diff --git "a/AGE.csv" "b/AGE.csv" new file mode 100644--- /dev/null +++ "b/AGE.csv" @@ -0,0 +1,17561 @@ +amh,gez,eng +ንጉሡ ዳዊትም ሸመገለ ዕድሜውም በዛ፤ ልብስም ደረቡለት፥ ነገር ግን አይሞቀውም ነበር።,ወዳዊትሰ ንጉሥ ልህቀ ወኀለፈ መዋዕሊሁ ወይከድንዎ አልባሰ ወኢያመውቆ ።,"Now king David was old and stricken in years; and they covered him with clothes, but he gat no heat." +ባሪያዎቹም። ለጌታችን ለንጉሡ ድንግል ትፈለጋለች፤ በንጉሡም ፊት ቆማ ታገልግለው፥ በጌታችንም በንጉሡ ብብት ተኝታ ታሙቀው አሉት።,ወይቤሉ ደቁ ለዳዊት ይኅሥሡ ለእግዚእነ ለንጉሥ ወለተ ድንግለ ወያምጽእዋ ኀበ ንጉሥ ወትሰክብ ምስሌሁ ወተሐቅፎ ወታስተማውቆ ወይመውቅ እግዚእነ ንጉሥ ።,"Wherefore his servants said unto him, Let there be sought for my lord the king a young virgin: and let her stand before the king, and let her cherish him, and let her lie in thy bosom, that my lord the king may get heat." +በእስራኤልም አገር ሁሉ የተዋበች ቈንጆ ፈለጉ፤ ሱነማይቱን አቢሳንም አገኙ፥ ወደ ንጉሡም ይዘዋት መጡ።,ወኀሠሡ ወለተ ሠናይተ እምነ ኵሉ ደወለ እስራኤል ወረከቡ አቢሳሃ ሰሜናዊት ወወሰድዋ ኀበ ንጉሥ ።,"So they sought for a fair damsel throughout all the coasts of Israel, and found Abishag a Shunammite, and brought her to the king." +ቈንጆይቱም እጅግ ውብ ነበረች፤ ንጉሡንም ትረዳውና ታገለግለው ነበር፥ ንጉሡ ግን አያውቃትም ነበር።,ወነበረት ትትለአኮ ወንጉሥሰ ኢያእመራ ።,"And the damsel was very fair, and cherished the king, and ministered to him: but the king knew her not." +የአጊትም ልጅ አዶንያስ። ንጉሥ እሆናለሁ ብሎ ተነሣ፤ ሰረገሎችንና ፈረሰኞችን በፊቱም የሚሮጡ አምሳ ሰዎች አዘጋጀ።,ወአዶንያስ ወልደ አጊት ተንሥአ ወይቤ አነ እነግሥ ወገብረ ሎቱ ሰረገላተ ወአፍራሰ ወ ፶ብእሴ እለ ይረውጹ ቅድሜሁ ።,"Then Adonijah the son of Haggith exalted himself, saying, I will be king: and he prepared him chariots and horsemen, and fifty men to run before him." +አባቱም ከቶ በሕይወቱ ሳለ። እንዲህ ለምን ታደርጋለህ? ብሎ አልተቈጣውም ነበር፤ እርሱ ደግሞ እጅግ ያማረ ሰው ነበረ፤ ከአቤሴሎምም በኋላ ተወልዶ ነበር።,ወግሙራ ኢከልኦ ኦቡሁ ወኢይቤሎ ለምንት ትገብር ከመዝ ወሠናይ ውእቱ ወላሕይ ንጹ ፈድፋደ ወኪያሁ ወለደ እምድኅረ አቤሴሎም ።,"And his father had not displeased him at any time in saying, Why hast thou done so? and he also was a very goodly man; and his mother bare him after Absalom." +ሴራውም ከጽሩያ ልጅ ከኢዮአብና ከካህኑ ከአብያታር ጋር ነበረ፥ እነርሱም አዶንያስን ተከትለው ይረዱት ነበር።,ወኵሉ ምክሩ ምስለ ኢዮአብ ወልደ ሶርህያ ወምስለ አብያታር ካህን ወተለውዎ ለአዶንያስ ወረድእዎ ።,"And he conferred with Joab the son of Zeruiah, and with Abiathar the priest: and they following Adonijah helped him." +ነገር ግን ካህኑ ሳዶቅና የዮዳሄ ልጅ በናያስ ነቢዩም ናታን ሳሚም ሬሲም የዳዊትም ኃያላን ከአዶንያስ ጋር አልነበሩም።,ወሳዶቅ ካህን ወብንያስ ወልደ ዮዳሔ ወዮናታን ነቢይ ወሳሚ ወሬሲ ደቂቀ ኀይሉ ለዳዊት ኢተለውዎ ለኦዶንያስ ።,"But Zadok the priest, and Benaiah the son of Jehoiada, and Nathan the prophet, and Shimei, and Rei, and the mighty men which belonged to David, were not with Adonijah." +አዶንያስም በጎችንና በሬዎችን ፍሪዳዎችንም በዓይንሮጌል አጠገብ ባለችው በዞሔሌት ድንጋይ ዘንድ ሠዋ፤ የንጉሡንም ልጆች ወንድሞቹን ሁሉ፥ የንጉሡንም ባሪያዎች፥ የይሁዳን ሰዎች ሁሉ ጠራ።,ወጠብሐ ኦዶንያስ አበግዐ ወአጣሌ ወአልህምተ በኀበ ኤቲ ዘዝኤልቲ ዘእምእኃዘ ምድረ ሮጌል ወጸውዐ ኵሎ አኀዊሁ ደቂቀ ንጉሥ ወኵሎ ጽኑዓነ ይሁዳ ደቂቀ ንጉሥ ፤,"And Adonijah slew sheep and oxen and fat cattle by the stone of Zoheleth, which is by Enrogel, and called all his brethren the king's sons, and all the men of Judah the king's servants:" +ነገር ግን ነቢዩን ናታንን፥ በናያስንም፥ ኃያላኑንም፥ ወንድሙንም ሰሎሞንን አልጠራም።,ወናታንሃ ነቢይ ወብንያስ ወጽኑዓኒሆሙ ወሰሎሞንሃ እኁሁ ኢጸውዖሙ ።,"But Nathan the prophet, and Benaiah, and the mighty men, and Solomon his brother, he called not." +ናታንም የሰሎሞንን እናት ቤርሳቤህን እንዲህ ብሎ ተናገራት። ጌታችን ዳዊት ሳያውቅ የአጊት ልጅ አዶንያስ እንደ ነገሠ አልሰማሽምን?,ወይቤላ ናታን ለቤርሳቤሕ እሙ ለሰሎሞን እንዘ ይብል ኢሰማዕሊኑ ከመ ነግሠ አዶንያስ ወልደ አጊት ወእግዚእነሰ ዳዊት ኢያእመረ ።,"Wherefore Nathan spake unto Bathsheba the mother of Solomon, saying, Hast thou not heard that Adonijah the son of Haggith doth reign, and David our lord knoweth it not?" +አሁንም ነዪ፥ የልጅሽን የሰሎሞንን ነፍስና የአንቺን ነፍስ እንድታድኝ እመክርሻለሁ።,ወይእዜኒ ንዒ ኣምክርኪ ምክረ ወታድኅኒ ነፍሰሊ ወነፍሰ ሰሎሞን ወልድኪ ።,"Now therefore come, let me, I pray thee, give thee counsel, that thou mayest save thine own life, and the life of thy son Solomon." +ሄደሽ ወደ ንጉሡ ወደ ዳዊት ግቢና። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ ለእኔ ለባሪያህ። ልጅሽ ሰሎሞን ከእኔ በኋላ ይነግሣል፥ በዙፋኔም ይቀመጣል ብለህ አልማልህልኝምን? ስለ ምንስ አዶንያስ ይነግሣል? በዪው።,ንዒ ሖሪ ኀበ ዳዊት ንጉሥ ወትብልዮ አንተ እግዚእየ መሐልከ ለአመትከ እንዘ ትብል ወልድኪ ሰሎሞን ይነግሥ እምድኅሬየ ወውእቱ ይነብር ዲበ መንበርየ ወእፎ ከመ ነግሠ አዶንያስ ።,"Go and get thee in unto king David, and say unto him, Didst not thou, my lord, O king, swear unto thine handmaid, saying, Assuredly Solomon thy son shall reign after me, and he shall sit upon my throne? why then doth Adonijah reign?" +እነሆ፥ አንቺ በዚያ ለንጉሥ ስትነግሪ እኔ ከአንቺ በኋላ እገባለሁ፥ ቃልሽንም አጸናለሁ።,ወእንዘ አንቲ ትትናገሪ ምስለ ንጉሥ በህየ እበውእ አነሂ እተልወኪ ወእፌጽም ነገርኪ ።,"Behold, while thou yet talkest there with the king, I also will come in after thee, and confirm thy words." +ቤርሳቤህም ወደ ንጉሡ ወደ እልፍኝ ገባች፤ ንጉሡም እጅግ ሸምግሎ ነበር፥ ሱነማይቱም አቢሳ ታገለግለው ነበር።,ወቦአት ቤርሳቤሕ ኀበ ንጉሥ ውስተ ጽርሕ ወንጉሥሰ ልህቀ ጥቀ ወአቢሳ ሰሜናዊት ትትለአኮ ለንጉሥ ።,And Bathsheba went in unto the king into the chamber: and the king was very old; and Abishag the Shunammite ministered unto the king. +ቤርሳቤህም አጐንብሳ ለንጉሡ እጅ ነሣች፤ ንጉሡም። ምን ትፈልጊያለሽ? አለ።,ወደነነት ቤርሳቤሕ ወሰገደት ለንጉሥ ወይቤላ ንጉሥ ምንተ ኮንኪ ።,"And Bathsheba bowed, and did obeisance unto the king. And the king said, What wouldest thou?" +እርስዋም አለችው። ጌታዬ ሆይ፥ አንተ ለባሪያህ። ልጅሽ ሰሎሞን ከእኔ በኋላ ይነግሣል፥ በዙፋኔም ይቀመጣል ብለህ በአምላክህ በእግዚአብሔር ምለህልኛል፤,ወትቤሎ እግዚእየ ንጉሥ አንተ መሐልከ በአምላክከ ለአመትከ እንዘ ትብል ከመ ወልድኪ ሰሎሞን ይነግሥ እምድኅሬየ ወውእቱ ይነብር ዲበ መንበርየ ።,"And she said unto him, My lord, thou swarest by the LORD thy God unto thine handmaid, saying, Assuredly Solomon thy son shall reign after me, and he shall sit upon my throne." +አሁንም፥ እነሆ፥ አዶንያስ መንገሡ ነው፤ አንተም ጌታዬ ንጉሥ ይህን አታውቅም፤,ወናሁ ይእዜ ነግሠ አዶንያስ ወአንተ እግዚእየ ንጉሥ ኢያእመርከ ።,"And now, behold, Adonijah reigneth; and now, my lord the king, thou knowest it not:" +እርሱም ብዙ በሬዎችንና ፍሪዳዎችን በጎችንም ሠውቶአል፥ የንጉሡንም ልጆች ሁሉ፥ ካህኑንም አብያታርን፥ የሠራዊቱንም አለቃ ኢዮአብን ጠርቶአል፤ ባሪያህን ሰሎሞንን ግን አልጠራውም።,ወጠብሐ አልህምተ ወአባግዐ ወአጣሌ ብዙኀ ወጸውዐ ኵሎ ደቂቀ ንጉሥ ወአብያታር ካህን ወኢዮአብ መልአከ ኀይል ፤ ወሰሎሞንሂ ገብርከ ኢጸውዐ ።,"And he hath slain oxen and fat cattle and sheep in abundance, and hath called all the sons of the king, and Abiathar the priest, and Joab the captain of the host: but Solomon thy servant hath he not called." +አሁንም፥ ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ ከአንተ በኋላ በጌታዬ በንጉሥ ዙፋን ላይ የሚቀመጠውን ትነግራቸው ዘንድ የእስራኤል ሁሉ ዓይን ይመለከትሃል።,ወኪያከ እግዚእየ ንጉሥ አዕይንተ ኵሉ እስራኤል ይሴፈዋከ ታይድዖሙ መኑ ይነብር ውስተ መንበርከ እግዚእየ ንጉሥ እምድኅሬከ ።,"And thou, my lord, O king, the eyes of all Israel are upon thee, that thou shouldest tell them who shall sit on the throne of my lord the king after him." +ይህ ባይሆን፥ ጌታዬ ከአባቶችህ ጋር ባንቀላፋህ ጊዜ እኔና ልጄ ሰሎሞን እንደ ኃጢአተኞች እንቈጠራለን።,ወእምከመ ሰከበ እግዚእየ ንጉሥ ምስለ አበዊሁ ወንከውን አነ ወወልድየ ሰሎሞን ኃጥኣነ ።,"Otherwise it shall come to pass, when my lord the king shall sleep with his fathers, that I and my son Solomon shall be counted offenders." +እነሆም፥ ለንጉሡ ስትናገር ነቢዩ ናታን ገባ።,ወእንዘ ዓዲ ትትናገር ይእቲ ምስለ ንጉሥ ወቦአ ናታን ነቢይ ቅድመ ንጉሥ,"And, lo, while she yet talked with the king, Nathan the prophet also came in." +ለንጉሡም። እነሆ፥ ነቢዩ ናታን መጥቶአል ብለው ነገሩት፤ እርሱም ወደ ንጉሡ ፊት በገባ ጊዜ በግምባሩ በምድር ላይ ተደፍቶ ለንጉሡ እጅ ነሣ።,ወሰገደ ለንጉሥ በገጹ ውስተ ምድር ።,"And they told the king, saying, Behold Nathan the prophet. And when he was come in before the king, he bowed himself before the king with his face to the ground." +ናታንም አለ። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ አንተ። ከእኔ በኋላ አዶንያስ ይነግሣል፥ በዙፋኔም ላይ ይቀመጣል ብለሃልን?,ወይቤሎ ናታን ነቢይ እግዚእየ ንጉሥ አንተኑ ትቤ አዶንያስ ይነግሥ እምድኅሬየ ወውእቱ ይነብር ውስተ መንበርየ ።,"And Nathan said, My lord, O king, hast thou said, Adonijah shall reign after me, and he shall sit upon my throne?" +እርሱ ዛሬ ወርዶ ብዙ በሬዎችንና ፍሪዳዎችን በጎችንም ሠውቶአል፥ የንጉሡንም ልጆች ሁሉ፥ የሠራዊትንም አለቃ ኢዮአብን፥ ካህኑንም አብያታርን ጠርቶአል፤ እነሆም፥ በፊቱ እየበሉና እየጠጡ። አዶንያስ ሺህ ዓመት ይንገሥ ይላሉ።,እስመ ወረደ ዮም ወሦዐ አልህምተ ወአባግዐ ወአጣሌ ብዙኀ ወጸውዖሙ ለኵሎሙ ደቂቀ ንጉሥ ወመላእክተ ኀይል ወአብያታር ካህን ወሀለዉ ይበልዑ ወይሰትዩ በቅድሜሁ ወይቤልዎ ሕያው አበ ነጋሢ አዶንያስ ።,"For he is gone down this day, and hath slain oxen and fat cattle and sheep in abundance, and hath called all the king's sons, and the captains of the host, and Abiathar the priest; and, behold, they eat and drink before him, and say, God save king Adonijah." +ነገር ግን እኔን ባሪያህን፥ ካህኑንም ሳዶቅን፥ የዮዳሄንም ልጅ በናያስን፥ ባሪያህንም ሰሎሞንን አልጠራም።,ወኪያየሰ ገብርከ ወሳዶቅሃ ካህን ወብንያስሃ ወልደ ዮዳሔ ወሰሎሞንሃ ገብርከ ኢጸውዐ ።,"But me, even me thy servant, and Zadok the priest, and Benaiah the son of Jehoiada, and thy servant Solomon, hath he not called." +በውኑ ይህ ነገር ከጌታዬ ከንጉሡ የተደረገ ነውን? ለባሪያህም ከአንተ በኋላ በጌታዬ በንጉሡ ዙፋን ላይ የሚቀመጠውን አልነገርህምን?,ለእመ እምኀበ እግዚእየ ንጉሥ ኮነ ዝንቱ ነገር ወኢነገርኮ ለገብርከ መኑ ይነብር ውስተ መንበርከ አግዚእየ ንጉሥ እምድኅሬሁ ።,"Is this thing done by my lord the king, and thou hast not shewed it unto thy servant, who should sit on the throne of my lord the king after him?" +ንጉሡም ዳዊት። ቤርሳቤህን ጥሩልኝ ብሎ መለሰ። ወደ ንጉሡም ገባች፥ በንጉሡም ፊት ቆመች።,ወአውሥአ ዳዊት ወይቤ ንጉሥ ጸውዕዋ ለቤርሳቤሕ ወቦአት ቅድመ ንጉሥ ወቆመት ቅድሜሁ ።,"Then king David answered and said, Call me Bathsheba. And she came into the king's presence, and stood before the king." +ንጉሡም። ነፍሴን ከመከራ ሁሉ ያዳነኝ ሕያው እግዚአብሔርን!,ወመሐለ ንጉሥ ወይቤ ሕያው እግዚአብሔር ዘቤዘዋ ለነፍስየ እምነ ኵሉ ምንዳቤ ፤,"And the king sware, and said, As the LORD liveth, that hath redeemed my soul out of all distress," +በእውነት። ልጅሽ ሰሎሞን ከእኔ በኋላ ይነግሣል፥ በእኔም ፋንታ በዙፋኔ ላይ ይቀመጣል ብዬ በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር እንደ ማልሁልሽ፥ እንዲሁ ዛሬ በእውነት አደርጋለሁ ብሎ ማለ።,ከመ በከመ መሐልኩ ለኪ በእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል እንዘ እብል ከመ ሰሎሞን ወልድኪ ይነግሥ እምድኅሬ�� ወውእቱ ይነብር ውስተ መንበርየ ህየንቴየ ከመ ከማሁ እገብር ዮም በዛቲ ዕለት ።,"Even as I sware unto thee by the LORD God of Israel, saying, Assuredly Solomon thy son shall reign after me, and he shall sit upon my throne in my stead; even so will I certainly do this day." +ቤርሳቤህም በግምባርዋ በምድር ላይ ተደፍታ ለንጉሡ እጅ ነሣችና። ጌታዬ ንጉሥ ዳዊት ለዘላለም በሕይወት ይኑር አለች።,ወደነነት ቤርሳቤሕ በገጻ ውስተ ምድር ወሰገደት ለንጉሥ ወትቤ ሕያው እግዚእየ ንጉሥ ዳዊት ለዓለም ።,"Then Bathsheba bowed with her face to the earth, and did reverence to the king, and said, Let my lord king David live for ever." +ንጉሡም ዳዊት። ካህኑን ሳዶቅንና ነቢዩን ናታንን የዮዳሄንም ልጅ በናያስን ጥሩልኝ አለ። ወደ ንጉሡም ፊት ገቡ።,ወይቤ ዳዊት ንጉሥ ጸውዑ ሊተ ሳዶቅሃ ካህነ ወብንያስ ወልደ ዮዳሔ ወቦኡ ኀበ ንጉሥ ወናታን ነቢይ ።,"And king David said, Call me Zadok the priest, and Nathan the prophet, and Benaiah the son of Jehoiada. And they came before the king." +ንጉሡም አላቸው። የጌታችሁን ባሪያዎች ይዛችሁ ሂዱ፥ ልጄንም ሰሎሞንን በበቅሎዬ ላይ አስቀምጡት፥ ወደ ግዮንም አውርዱት፤,ወይቤሎሙ ንጉሥ ንሥኡ አግብርተ እግዚእክሙ ምስሌክሙ ወአጽዕንዎ ለወልድየ ሰሎሞን ዲበ በቅልየ ወአውርድዎ ውስተ ግዮን ።,"The king also said unto them, Take with you the servants of your lord, and cause Solomon my son to ride upon mine own mule, and bring him down to Gihon:" +በዚያም ካህኑ ሳዶቅና ነቢዩ ናታን በእስራኤል ላይ ንጉሥ አድርገው ይቅቡት፤ ቀንደ መለከትም ነፍታችሁ። ሰሎሞን ሺህ ዓመት ይንገሥ በሉ።,ወቅብእዎ በህየ ሳዶቅ ካህን ወናታን ነቢይ ወአንግሥዎ ላዕለ እስራኤል ወንፍሑ ቀርነ ወበሉ ሕያው አበ ነጋሢ ሰሎሞን ።,"And let Zadok the priest and Nathan the prophet anoint him there king over Israel: and blow ye with the trumpet, and say, God save king Solomon." +በኋላውም ተከትላችሁ ውጡ፤ እርሱም መጥቶ በዙፋኔ ላይ ይቀመጥ፥ በእኔም ፋንታ ይንገሥ፤ በእስራኤልና በይሁዳም ላይ አለቃ ይሆን ዘንድ አዝዣለሁ።,ወዕርጉ ወትልውዎ ወይባእ ወይንበር ውስተ መንበርየ ወውእቱ ይነግሥ ህየንቴየ ወአነ አዘዝኩ ይንግሥ ላዕለ እስራኤል ወይሁዳ ።,"Then ye shall come up after him, that he may come and sit upon my throne; for he shall be king in my stead: and I have appointed him to be ruler over Israel and over Judah." +የዮዳሄም ልጅ በናያስ መልሶ ለንጉሡ አለ፥ ያበጅ ያድርግ፤ የጌታዬም የንጉሥ አምላክ ይህን ይናገር።,ወአውሥኦ ብንያስ ወልደ ዮዳሔ ለንጉሥ ወይቤሎ ወይኩን ከማሁ ምእመነ ወይረሲ እግዚአብሔር ለእግዚእየ ለንጉሥ ።,"And Benaiah the son of Jehoiada answered the king, and said, Amen: the LORD God of my lord the king say so too." +እግዚአብሔር ከጌታዬ ከንጉሥ ጋር እንደ ነበረ እንዲሁ ከሰሎሞን ጋር ይሁን፥ ዙፋኑንም ከጌታዬ ከንጉሡ ዳዊት ዙፋን የበለጠ ያድርግ።,በከመ ሀለወ እግዚአብሔር ምስለ እግዚእየ ንጉሥ ከማሁ ምስለ ሰሎሞንሂ የሀሉ ወይዕበይ መንበሩ እምነ መንበረ እግዚእየ ንጉሥ ዳዊት ።,"As the LORD hath been with my lord the king, even so be he with Solomon, and make his throne greater than the throne of my lord king David." +ካህኑም ሳዶቅና ነቢዩ ናታን የዮዳሄም ልጅ በናያስ ከሊታውያንና ፈሊታውያንም ወረዱ፥ ሰሎሞንንም በንጉሡ በዳዊት በቅሎ ላይ አስቀምጠው ወደ ግዮን አመጡት።,ወወረዱ ሳዶቅ ካህን ወናታን ነቢይ ወብንያስ ወልደ ዮዳሔ ወኬርቲ ወፌልቲ ወአጽዐንዎ ለሰሎሞን ላዕለ በቅለ ንጉሥ ዳዊት ወወሰድዎ ውስተ ግዮን ።,"So Zadok the priest, and Nathan the prophet, and Benaiah the son of Jehoiada, and the Cherethites, and the Pelethites, went down, and caused Solomon to ride upon king David's mule, and brought him to Gihon." +ካህኑም ሳዶቅ ከድንኳኑ የቅብዓቱን ቀንድ ወስዶ ሰሎሞንን ቀባ፤ ቀንደ መለከትም ነፉ፤ ሕዝቡም ሁሉ። ሰሎሞን ሺህ ዓመት ይንገሥ አሉ።,ወነሥአ ሳዶቅ ካህን ወአምጽአ ቀርነ ቅብእ እምነ ደብተራ ወቀብኦ ለሰሎሞን ወነፍሐ ቀ���ነ ወይቤሉ ኵሉ ሕዝብ ሕያው አበ ነጋሢ ሰሎሞን ።,"And Zadok the priest took an horn of oil out of the tabernacle, and anointed Solomon. And they blew the trumpet; and all the people said, God save king Solomon." +ሕዝቡም ሁሉ እርሱን ተከትለው ወጡ፥ ሕዝቡም ዘፈን ይዘፍኑ ነበር፥ በታላቅም ደስታ ደስ አላቸው፤ ከጩኸታቸውም የተነሣ ምድር ተናወጠች።,ወዐርጉ ኵሉ ሕዝብ ወተለውዎ ወዘበጡ ከበሮ ወመሰንቆ ወተፈሥሑ ዐቢየ ትፍሥሕተ ወደንገፀት ምድር እምነ ቃሎሙ ።,"And all the people came up after him, and the people piped with pipes, and rejoiced with great joy, so that the earth rent with the sound of them." +አዶንያስና እርሱም የጠራቸው ሁሉ መብሉና መጠጡ ተፈጽሞ ሳለ ሰሙ፤ ኢዮአብም የቀንደ መለከት ጽምፅ በሰማ ጊዜ። ይህ በከተማ ውስጥ ያለ የሽብር ድምፅ ምንድር ነው? አለ።,ወሰምዐ አዶንያስ ወኵሎሙ ኅሩያኒሁ ወእሙንቱሰ አኅለቁ መሲሐ ወሰምዐ ኢዮአብ ቃለ ቀርን ወይቤ ምንት ውእቱ ዝንቱ ድምፀ ሀገር ።,"And Adonijah and all the guests that were with him heard it as they had made an end of eating. And when Joab heard the sound of the trumpet, he said, Wherefore is this noise of the city being in an uproar?" +እርሱም ይህን ሲናገር የካህኑ የአብያታር ልጅ ዮናታን መጣ፤ አዶንያስም። አንተ መልካም ሰው ነህና፥ መልካም ታወራልናለህና ግባ አለ።,ወእንዘ ዓዲ ይትናገር ወናሁ ዮናታን ወልደ አብያታር ካህን ቦአ ወይቤሎ አዶንያስ ባእ እስመ ብእሲ ኀይል አንተ ወሠናየ ትዜኑ ።,"And while he yet spake, behold, Jonathan the son of Abiathar the priest came: and Adonijah said unto him, Come in; for thou art a valiant man, and bringest good tidings." +ዮናታንም ለአዶንያስ እንዲህ ብሎ መለሰ። በእውነት ጌታችን ንጉሥ ዳዊት ሰሎሞንን አነገሠው።,ወአውሥአ ዮናታን ወይቤ አንግሦ እግዚእነ ንጉሥ ዳዊት ለሰሎሞን ።,"And Jonathan answered and said to Adonijah, Verily our lord king David hath made Solomon king." +ንጉሡም ከእርሱ ጋር ካሁኑን ሳዶቅንና ነቢዩን ናታንን የዮዳሄንም ልጅ በናያስን ከሊታውያንንና ፈሊታውያንንም ሰደደ፥ በንጉሡም በቅሎ ላይ አስቀመጡት።,ወፈነወ ንጉሥ ምስሌሁ ሳዶቅሃ ካህን ወናታንሃ ነቢይ ወብንያስ ወልደ ዮዳሔ ወኬርቲ ወፌልቲ ወአጽዐንዎ ዲበ በቅለ ንጉሥ ።,"And the king hath sent with him Zadok the priest, and Nathan the prophet, and Benaiah the son of Jehoiada, and the Cherethites, and the Pelethites, and they have caused him to ride upon the king's mule:" +ካህኑም ሳዶቅና ነቢዩ ናታን በግዮን ንጉሥ አድርገው ቀቡት፤ ከዚያም ደስ ብሎአቸው ወጡ፥ ከተማይቱም አስተጋባች፤ የሰማችሁትም ድምፅ ይህ ነው።,ወቀብእዎ ሳዶቅ ካህን ወናታን ነቢይ ወአንገሥዎ በግዮን ወዐርጉ እምህየ እንዘ ይትፌሥሑ ወደምፀት ሀገር ወዝንቱ ውእቱ ነገር ዘሰማዕክሙ ።,"And Zadok the priest and Nathan the prophet have anointed him king in Gihon: and they are come up from thence rejoicing, so that the city rang again. This is the noise that ye have heard." +ደግሞም ሰሎሞን በመንግሥቱ ዙፋን ላይ ተቀምጦአል።,ወነበረ ሰሎሞን ውሰተ መንበረ መንግሥት ።,And also Solomon sitteth on the throne of the kingdom. +የንጉሡም ባሪያዎች ገብተው። እግዚአብሔር የሰሎሞንን ስም ከስምህ ዙፋኑንም ከዙፋንህ የበለጠ ያድርግ ብለው ጌታችንን ንጉሡን ዳዊትን ባረኩ፤ ንጉሡም በአልጋው ላይ ሆኖ ሰገደ።,ወቦኡ አግብርተ ንጉሥ ያእኵትዎ ለንጉሥ ለእግዚእነ ዳዊት ወይቤልዎ ያሠኒ እግዚአብሔር ላዕለ ስሙ ለሰሎሞን ወልድከ ፈድፋደ እምነ ስምከ ወያዕብዮ እግዚአብሔር ለመንበሩ እምነ መንበርከ ፤ ወሰገደ ንጉሥ በውስተ ምስካቡ ።,"And moreover the king's servants came to bless our lord king David, saying, God make the name of Solomon better than thy name, and make his throne greater than thy throne. And the king bowed himself upon the bed." +ንጉሡም ደግሞ። ዓይኔ እያየ ዛሬ በዙፋኔ ላይ የሚቀመጠውን የሰጠኝ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን አለ።,ወንጉሥኒ ከመዝ ይቤ ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ዘወሀበ ��ም እምነ ዘርእየ ዘይነብር ዲበ መንበርየ እንዘ ይሬእያ አዕይንትየ ።,"And also thus said the king, Blessed be the LORD God of Israel, which hath given one to sit on my throne this day, mine eyes even seeing it." +አዶንያስም የጠራቸው ሁሉ ፈሩ፥ ተነሥተውም እያንዳንዳቸው በየመንገዳቸው ሄዱ።,ወተንሥኡ ኵሎሙ ኅሩያኒሁ ለአዶንያስ ወሖሩ ብእሲ ብእሲ ፍኖቶ ።,"And all the guests that were with Adonijah were afraid, and rose up, and went every man his way." +አዶንያስም ሰሎሞንን ፈራ፥ ተነሥቶም ሄደ፥ የመሠዊያውንም ቀንድ ያዘ።,ወአዶንያስ ፈርሀ እምነ ቅድመ ገጹ ለሰሎሞን ወተንሥአ ወሖረ ወአኀዘ አቅርንተ ምሥዋዕ ።,"And Adonijah feared because of Solomon, and arose, and went, and caught hold on the horns of the altar." +ለሰሎሞንም። እነሆ፥ አዶንያስ ንጉሡን ሰሎሞንን ፈርቶ። ንጉሡ ሰሎሞን ባሪያውን በሰይፍ እንዳይገድለኝ ዛሬ ይማልልኝ ብሎ የመሠዊያውን ቀንድ ይዞአል አሉት።,ወአይድዕዎ ለሰሎሞን ወይቤልዎ ናሁ አዶንያስ ፈርህ እምነ ገጸ ንጉሥ ሰሎሞን ወአኀዘ አቅርንተ ምሥዋዕ ወይቤ ይምሐል ሊተ ሰሎሞን ዮም ከመ ኢይቅትለኒ በኀፂን ።,"And it was told Solomon, saying, Behold, Adonijah feareth king Solomon: for, lo, he hath caught hold on the horns of the altar, saying, Let king Solomon swear unto me to day that he will not slay his servant with the sword." +ሰሎሞንም። እርሱ አካሄዱን ያሳመረ እንደ ሆነ ከእርሱ አንዲት ጠጕር እንኳ በምድር ላይ አትወድቅም፤ ነገር ግን ክፋት የተገኘበት እንደ ሆነ ይሞታል አለ።,ወይቤ ሰሎሞን እመ ኮነ ወልደ ኀይል ኢትወድቅ እምነ ሥዕርቱ ውስተ ምድር ወእመሰ ተረክበት እኪት በላዕሌሁ ይመውት ።,"And Solomon said, If he will shew himself a worthy man, there shall not an hair of him fall to the earth: but if wickedness shall be found in him, he shall die." +ንጉሡ ሰሎሞንም ላከ፥ ከመሠዊያውም አወረዱት፤ መጥቶም ለንጉሡ ለሰሎሞን እጅ ነሣ፥ ሰሎሞንም። ወደ ቤትህ ሂድ አለው።,ወለአከ ሰሎሞን ንጉሥ ወአውረድዎ እምነ መልዕልተ ምሥዋዕ ወቦአ ወሰገደ ለሰሎሞን ወይቤሎ ሰሎሞን እቱ ቤተከ ።,"So king Solomon sent, and they brought him down from the altar. And he came and bowed himself to king Solomon: and Solomon said unto him, Go to thine house." +እነሆም፥ አንድ የእግዚአብሔር ሰው በእግዚአብሔር ቃል ከይሁዳ ወደ ቤቴል መጣ፤ ኢዮርብዓምም ዕጣን እያጠነ በመሠዊያው አጠገብ ቆሞ ነበር።,ወናሁ ብእሴ እግዚአብሔር መጽአ እምነ ይሁዳ ውስተ ቤቴል በቃለ እግዚአብሔር ወኢዮርብዓምሰ ይቀውም ውስተ ምሥዋዕ ከመ ይሡዕ ።,"And, behold, there came a man of God out of Judah by the word of the LORD unto Bethel: and Jeroboam stood by the altar to burn incense." +በመሠዊያውም ላይ። መሠዊያ ሆይ፥ መሠዊያ ሆይ፥ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ስሙ ኢዮስያስ የሚባል ልጅ ለዳዊት ቤት ይወለዳል፤ ዕጣንም የሚያጥኑብህን የኮረብታ መስገጃዎቹን ካህናት ይሠዋብሃል፥ የሰዎቹንም አጥንት ያቃጥልብሃል ብሎ በእግዚአብሔር ቃል ጮኸ።,ወጸውዖ ለውእቱ ምሥዋዕ ብእሴ እግዚአብሔር በቃለ እግዚአብሔር ወይቤ ምሥዋዕ ምሥዋዕሰ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ናሁ ወልድ ይትወለድ ለቤተ ዳዊት ኢዮስያስ ስሙ ወይሠውዕ ላዕሌከ ገነውተ አማልክት እለ ሦዑ በዲቤከ ወአዕጽምተ እጓለ እመሕያው ያውዒ ወያነድድ ላዕሌከ ።,"And he cried against the altar in the word of the LORD, and said, O altar, altar, thus saith the LORD; Behold, a child shall be born unto the house of David, Josiah by name; and upon thee shall he offer the priests of the high places that burn incense upon thee, and men's bones shall be burnt upon thee." +በዚያም ቀን። እግዚአብሔር የተናገረው ምልክት ይህ ነው፤ እነሆ፥ መሠዊያው ይሰነጠቃል፥ በላዩም ያለው አመድ ይፈስሳል ብሎ ምልክት ሰጠ።,ወይከውን ይእተ አሚረ ተኣምር ፤ ዝንቱ ቃል ዘይቤ እግዚአብሔር ፤ ዝንቱ ምሥዋዕ ለይንቃዕ ወይትከዐው ዘውስቴቱ ጽንሓሒሁ ።,"And he gave a sign the same day, saying, This is the sign which the LORD hath spoken; Behold, the altar shall be rent, and the ashes that are upon it shall be poured out." +ንጉሡም የእግዚአብሔር ሰው በቤቴል ባለው መሠዊያ ላይ የጮኸውን ነገር በሰማ ጊዜ፥ ኢዮርብዓም እጁን ከመሠዊያው አንሥቶ። ያዙት አለ። በእርሱም ላይ የዘረጋት እጅ ደረቀች፥ ወደ እርሱም ይመልሳት ዘንድ አልተቻለውም።,ወእምዝ ሶበ ሰምዐ ኢዮርብዓም ቃሎ ለብእሴ እግዚአብሔር ዘነበበ በዲበ ምሥዋዕ ዘውስተ ቤቴል አንሥአ እዴሁ ንጉሥ በዲበ ምሥዋዕ ወይቤ አኀዝዎ ወእምዝ የብሰት እዴሁ እንተ አንሥአ ላዕሌሁ ወስእነ አግብኦታ ኀቤሁ ።,"And it came to pass, when king Jeroboam heard the saying of the man of God, which had cried against the altar in Bethel, that he put forth his hand from the altar, saying, Lay hold on him. And his hand, which he put forth against him, dried up, so that he could not pull it in again to him." +የእግዚአብሔርም ሰው በእግዚአብሔር ቃል እንደ ሰጠው ምልክት መሠዊያው ተሰነጠቀ፥ አመዱም ከመሠዊያው ፈሰሰ።,ወነቅዐ ውእቱ ምሥዋዕ ወተክዕወ ዘውስቴቱ ጽንሓሒሁ በከመ ተኣምር ዘገብረ ውእቱ ብእሴ እግዚአብሔር በቃለ እግዚአብሔር ።,"The altar also was rent, and the ashes poured out from the altar, according to the sign which the man of God had given by the word of the LORD." +ንጉሡም የእግዚአብሔርን ሰው። አሁን የአምላክህን የእግዚአብሔርን ፊት ለምን፥ እጄም ወደ እኔ ትመለስ ዘንድ ስለ እኔ ጸልይ አለው። የእግዚአብሔርም ሰው እግዚአብሔርን ለመነ፥ የንጉሡም እጅ ወደ እርሱ ተመለሰች፥ እንደ ቀድሞም ሆነች።,ወይቤሎ ኢዮርብዓም ለብእሴ እግዚአብሔር ሰአል ሊተ ቅድመ ገጹ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወትግባእ እዴየ ላዕሌየ ወሰአለ ሎቱ ብእሴ እግዚአብሔር ኀበ እግዚአብሔር ወገብአት እዴሁ ለንጉሥ ኀቤሁ ወኮነት ከመ ቀዳሚ ።,"And the king answered and said unto the man of God, Intreat now the face of the LORD thy God, and pray for me, that my hand may be restored me again. And the man of God besought the LORD, and the king's hand was restored him again, and became as it was before." +ንጉሡም የእግዚአብሔርን ሰው። ከእኔ ጋር ወደ ቤቴ ና እንጀራም ብላ፥ በረከትም እሰጥሃለሁ አለው።,ወይቤሎ ንጉሥ ለብእሴ እግዚአብሔር ባእ ምስሌየ ውስተ ቤትየ ወምሳሕ ምስሌየ ውስተ ቤትየ ።,"And the king said unto the man of God, Come home with me, and refresh thyself, and I will give thee a reward." +የእግዚአብሔርም ሰው ንጉሡን። የቤትህን እኩሌታ እንኳ ብትሰጠኝ ከአንተ ጋር አልገባም፥ በዚህም ስፍራ እንጀራ አልበላም፥ ውኃም አልጠጣም፤,ወይቤሎ ብእሴ እግዚአብሔር ለንጉሥ እመ ሠሀብከኒ መንፈቀ ቤትከ ኢይበውእ ምስሌከ ወኢይበልዕ እክለ ወኢይሰቲ ማየ በዝንቱ መካን ።,"And the man of God said unto the king, If thou wilt give me half thine house, I will not go in with thee, neither will I eat bread nor drink water in this place:" +እንጀራ አትብላ፥ ውኃም አትጠጣ፥ በመጣህበትም መንገድ አትመለስ በሚል በእግዚአብሔር ቃል ታዝዤአለሁና አለው።,እስመ ከመዝ አዘዘኒ እግዚአብሔር ወይቤለኒ ኢትብላዕ እክለ ወኢትስተይ ማየ ወኢትግባእ ፍኖተ እንተ ባቲ ሖርከ ።,"For so was it charged me by the word of the LORD, saying, Eat no bread, nor drink water, nor turn again by the same way that thou camest." +በሌላም መንገድ ሄደ፥ ወደ ቤቴልም በመጣበት መንገድ አልተመለሰም።,ወአተወ እንተ ካልእ ፍኖት ወኢገብአ በፍኖተ እንተ መጽአ ውስተ ቤቴል ።,"So he went another way, and returned not by the way that he came to Bethel." +በቤቴልም አንድ ሽማግሌ ነቢይ ይቀመጥ ነበር፤ ልጆቹም ወደ እርሱ መጥተው በዚያ ቀን የእግዚአብሔር ሰው በቤቴል ያደረገውን ሥራ ሁሉ ነገሩት ደግሞም ለንጉሡ የተናገረውን ቃል ሁሉ ለአባታቸው ነገሩት።,ወሀሎ ብእሲ ነቢይ ልሂቅ ውስተ ቤቴል ዘይነብር ወመጽኡ ደቂቁ ወነገርዎ ኵሎ ግብረ ዘገብረ ብእሴ እግዚአብሔር ይእተ አሚረ በቤቴል ወቃሎ ዘከመ ይቤሎ ለንጉሥ ወተምዖሙ አቡሆሙ ።,"Now there dwelt an old prophet in Bethel; and his sons came and told him all the works that the man of God had done that day in Bethel: the words which he had spoken unto the king, them they told also to their father." +አባታቸውም። በማናቸው መንገድ ሄደ? አላቸው። ልጆቹም ከይሁዳ የመጣው የእግዚአብሔር ሰው የሄደበትን መንገድ አመለከቱት።,ወይቤሎሙ እንተ አይ ፍኖት ሖረ ወአርአይዎ ደቁ ፍኖተ እንተ ባቲ ሖረ ብእሴ እግዚአብሔር ዘመጽአ እምይሁዳ ።,"And their father said unto them, What way went he? For his sons had seen what way the man of God went, which came from Judah." +ልጆቹንም። አህያውን ጫኑልኝ አላቸው፤ አህያውንም በጫኑለት ጊዜ ተቀመጠበት።,ወይቤሎሙ ለደቁ ረሐሉ ሊተ አድግየ ወረሐሉ ሎቱ አድጎ ወተጽዕነ ።,"And he said unto his sons, Saddle me the ass. So they saddled him the ass: and he rode thereon," +ከእግዚአብሔርም ሰው በኋላ ሄደ፤ በአድባርም ዛፍ በታች ተቀምጦ አገኘውና። ከይሁዳ የመጣህ የእግዚአብሔር ሰው አንተ ነህን? አለው። እርሱም። እኔ ነኝ አለ።,ወሖረ ወዴገኖ ለብእሴ እግዚአብሔር ወረከቦ ይነብር ታሕተ ዕፅ ወይቤሎ አንተኑ ውእቱ ብእሴ እግዚአብሔር ዘመጻእከ እምይሁዳ ወይቤሎ አነ ውእቱ ።,"And went after the man of God, and found him sitting under an oak: and he said unto him, Art thou the man of God that camest from Judah? And he said, I am." +እርሱም። ከእኔ ጋር ወደ ቤቴ ና፥ እንጀራም ብላ አለው።,ወይቤሎ ነዓ ምስሌየ ወብላዕ እክለ ።,"Then he said unto him, Come home with me, and eat bread." +እርሱም። ከአንተ ጋር እመለስና እገባ ዘንድ አይቻለኝም፤ በዚህም ስፍራ ከአንተ ጋር እንጀራ አልበላም፥ ውኃም አልጠጣም፤,ወይቤሎ ኢይክል ገቢአ ምስሌከ ፤ ኢይበልዕ እክለ ወኢይሰቲ ማየ በዝንቱ መካን ።,"And he said, I may not return with thee, nor go in with thee: neither will I eat bread nor drink water with thee in this place:" +በዚያ እንጀራ አትብላ፥ ውኃም አትጠጣ፥ በመጣህበትም መንገድ አትመለስ በሚል በእግዚአብሔር ቃል ተብሎልኛልና አለ።,እስመ ከማሁ አዘዘኒ ቃለ እግዚአብሔር ወይቤለኒ ኢትብላዕ እክለ ወኢትስተይ ማየ በህየ ወኢትግባእ በፍኖት እንተ ባቲ ሖርከ ።,"For it was said to me by the word of the LORD, Thou shalt eat no bread nor drink water there, nor turn again to go by the way that thou camest." +እርሱም። እኔ ደግሞ እንደ አንተ ነቢይ ነኝ፤ መልአክም። እንጀራ ይበላ ዘንድ ውኃም ይጠጣ ዘንድ ከአንተ ጋር ወደ ቤትህ መልሰው ብሎ በእግዚአብሔር ቃል ተናገረኝ አለው። ዋሽቶም ተናገረው።,ወይቤሎ ዝክቱ አነኒ ነቢይ አነ ዘከማከ ወመልአክ ነበበኒነ በቃለ እግዚአብሔር ወይቤለኒ አግብኦ ኀቤከ ውስተ ቤትከ ወይብላዕ እክለ ወይስተይ ማየ ወሐሰዎ ።,"He said unto him, I am a prophet also as thou art; and an angel spake unto me by the word of the LORD, saying, Bring him back with thee into thine house, that he may eat bread and drink water. But he lied unto him." +ከእርሱም ጋር ተመለሰ፥ በቤቱም እንጀራ በላ፥ ውኃም ጠጣ።,ወአግብኦ ወበልዐ እክለ ወሰትየ ማየ በቤቱ ።,"So he went back with him, and did eat bread in his house, and drank water." +በማዕድም ተቀምጠው ሳሉ የእግዚአብሔር ቃል ወደ መለሰው ነቢይ መጣ፤,ወእምዝ እንዘ ይነብር ውስተ ማእድ ወመጽአ ቃለ እግዚአብሔር ኀበ ዝክቱ ነቢይ ዘአግብኦ ።,"And it came to pass, as they sat at the table, that the word of the LORD came unto the prophet that brought him back:" +ከይሁዳም ወደ መጣው ወደ እግዚአብሔር ሰው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእግዚአብሔር አፍ ላይ ዐምፀሃልና፥ አምላክህም እግዚአብሔር ያዘዘህን ትእዛዝ አልጠበቅህምና፥,ወይቤሎ ለብእቤ እግዚአብሔር ዘመጽአ እምይሠሁዳ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር እስመ አምረርካሁ ለቃለ እግዚአብሔር ወኢዐቀብከ ትእዛዞ ዘአዘዘከ እግዚአብሔር አምላክከ ፤,"And he cried unto the man of God that came from Judah, saying, Thus saith the LORD, Forasmuch as thou hast disobeyed the mouth of the LORD, and hast not kept the commandment which the LORD thy God commanded thee," +ተመልሰህም። እንጀራ አትብላ፥ ውኃም አትጠጣ ባለህ ስፍራ እንጀራ በልተሃ��ና፥ ውኃም ጠጥተሃልና ሬሳህ ወደ አባቶችህ መቃብር አይደርስም ብሎ ጮኸ።,ወገባእከ ወበላዕከ እክለ ወሰተይከ ማየ በዝንቱ መካን ዘይቤለከ ኢትብላዕ እክለ ወኢትስተይ ማየ ኢይባእ ሥጋከ ውስተ መቃብረ አቡከ ።,"But camest back, and hast eaten bread and drunk water in the place, of the which the LORD did say to thee, Eat no bread, and drink no water; thy carcase shall not come unto the sepulchre of thy fathers." +እንጀራም ከበላ፥ ውኃም ከጠጣ በኋላ አህያውን ጫነለት።,ወእምዝ እምድኅረ በልዐ እክለ ወስትየ ማየ ወረሐሉ ሎቱ እድጎ ወተንሥአ ወሖረ ።,"And it came to pass, after he had eaten bread, and after he had drunk, that he saddled for him the ass, to wit, for the prophet whom he had brought back." +ተመልሶም በሄደ ጊዜ በመንገዱ ላይ አንበሳ አግኝቶ ገደለው፤ ሬሳውም በመንገድ ላይ ተጋድሞ ነበር፥ አህያውም በእርሱ አጠገብ ቆሞ ነበር፤ አንበሳውም ደግሞ በሬሳው አጠገብ ቆሞ ነበር።,ወረከቦ ዐንበሳ በፍኖት ወቀተሎ ወተገድፈ በድኑ ውስተ ፍኖት ወአድጉሂ ቆመ ኀቤሁ ወውእቱኒ ዐንበሳ ቆመ ኀቤሁ ።,"And when he was gone, a lion met him by the way, and slew him: and his carcase was cast in the way, and the ass stood by it, the lion also stood by the carcase." +እነሆም፥ መንገድ አላፊ ሰዎች ሬሳው በመንገዱ ወድቆ አንበሳውም በሬሳው አጠገብ ቆሞ አዩ መጥተውም ሽማግሌው ነቢይ ተቀምጦባት በነበረው ከተማ አወሩ።,ወመጽኡ ዕደው እለ የኀልፉ ሠረከቡ በድኖ ግዱፈ ውስተ ፍኖት ወይቀውም ዐንበሳ ኀበ በድኑ ወቦኡ ወዜነዉ ኀበ ሀሎ ይነብር ዝክቱ ነቢይ ልሂቅ ።,"And, behold, men passed by, and saw the carcase cast in the way, and the lion standing by the carcase: and they came and told it in the city where the old prophet dwelt." +ያም ከመንገድ የመለሰው ነቢይ ያን በሰማ ጊዜ። በእግዚአብሔር አፍ ላይ ያመፀ ያ የእግዚአብሔር ሰው ነው፤ እግዚአብሔር እንደ ተናገረው ቃል፥ እግዚአብሔር ለአንበሳ አሳልፎ ሰጥቶታል፤ ሰብሮም ገድሎታል አለ።,ወሰምዐ ውእቱ ዘአግብኦ ወይቤ ዝክቱ ብእሴ እግዚአብሔር ውእቱ ዘአምረረ ቃለ እግዚአብሔር ።,"And when the prophet that brought him back from the way heard thereof, he said, It is the man of God, who was disobedient unto the word of the LORD: therefore the LORD hath delivered him unto the lion, which hath torn him, and slain him, according to the word of the LORD, which he spake unto him." +ልጆቹንም። አህያ ጫኑልኝ አላቸው፤ እነርሱም ጫኑለት።,ወሖረ ወረከቦ በድኖ ግዱፈ ውስተ ፍኖት ወአድጉ ወዐንበሳ ይቀውሙ ውስተ በድኑ ወኢበልዖ ውእቱ ዐንበሳ ሥጋሁ ለብእሴ እግዚአብሔር ወአድጎሂ ኢቀተለ ።,"And he spake to his sons, saying, Saddle me the ass. And they saddled him." +ሄደም፥ ሬሳውም በመንገድ ወድቆ፥ በሬሳውም አጠገብ አህያውና አንበሳው ቆመው፥ አንበሳው ሬሳውን ሳይበላው፥ አህያውንም ሳይሰብረው አገኘ።,ወነሥአ በድኖ ዝክቱ ነቢይ ለብእሴ እግዚአብሔር ወጸዐኖ ላዕለ አድጉ ወአእተዎ ሀገረ ውእቱ ነቢይ ፤,"And he went and found his carcase cast in the way, and the ass and the lion standing by the carcase: the lion had not eaten the carcase, nor torn the ass." +ነቢዩም የእግዚአብሔርን ሰው ሬሳ አነሣ፥ በአህያውም ላይ ጭኖ መለሰው፤ ያለቅስለትና ይቀብረው ዘንድ ወደ ገዛ ከተማው ይዞት መጣ።,ከመ ይቅብሮ ውስተ መቃብረ ዚአሁ ወበከይዎ ወላሐውዎ ።,"And the prophet took up the carcase of the man of God, and laid it upon the ass, and brought it back: and the old prophet came to the city, to mourn and to bury him." +ሬሳውንም በገዛ መቃብሩ አኖረው፤ ዋይ ዋይ ወንድሜ ሆይ እያሉ አለቀሱለት።,ወእምድኅረ ላሐውዎ ይቤሎሙ ለደቁ አመ ሞትኩ ቅብሩኒ ውስተ ዝንቱ መቃብር ኀበ ተቀብረ ብእሴ እግዚአብሔር ኀበ ሀለዉ አዕፅምቲሁ ደዩኒ ኪያየ ከመ ይሕየዉ አዕፅምትየ ምስለ አዕፅምቲሁ ።,"And he laid his carcase in his own grave; and they mourned over him, saying, Alas, my brother!" +ከቀበረውም በኋላ ልጆቹን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው። በሞትሁ ጊዜ የእግዚአብሔር ሰው በተቀበረበት መቃብር ቅ���ሩኝ፤ አጥንቶቼንም በአጥንቶቹ አጠገብ አኑሩ፤,እስመ ኮነ ቃሉ ዘነበበ በቃለ እግዚአብሔር ላዕለ ምሥዋዕ ዘቤቴል ወላዕለ አብያተ አማልክቲሆሙ ዘውስተ ሰማርያ ።,"And it came to pass, after he had buried him, that he spake to his sons, saying, When I am dead, then bury me in the sepulchre wherein the man of God is buried; lay my bones beside his bones:" +በቤቴል ባለው መሠዊያ ላይ፥ በሰማርያም ከተሞች ውስጥ ባሉ በኮረብታዎቹ መስገጃዎች ላይ በእግዚአብሔር ቃል የጮኸው ነገር በእውነት ይደርሳልና።,ወእምድኅረ ዝንቱ ነገር ኢተመይጠ ኢዮርብዓም እምነ እከዩ ወገብአ ወገብረ ገነውተ አማልክቲሆሙ እምውስተ ሕዝብ ወለዘፈቀደ ይኩን ገነውተ አማልክቲሆሙ ይፈቱ ወይከውን ።,"For the saying which he cried by the word of the LORD against the altar in Bethel, and against all the houses of the high places which are in the cities of Samaria, shall surely come to pass." +ከዚህም በኋላ ኢዮርብዓም ከክፉ መንገድ አልተመለሰም፥ ነገር ግን ለኮረብታዎቹ መስገጃዎች አብልጦ ከሕዝብ ሁሉ ካህናትን አደረገ፤ የሚወድደውንም ሁሉ ይቀድስ ነበር፥ እርሱም ለኮርብታዎቹ መስገጃዎች ካህን ይሆን ነበር።,ወኮነ ዝንቱ ነገር ኀጢአተ ላዕለ ቤተ ኢዮርብዓም ለተሠርዎ ወለማስኖ እምገጸ ምድር ።,"After this thing Jeroboam returned not from his evil way, but made again of the lowest of the people priests of the high places: whosoever would, he consecrated him, and he became one of the priests of the high places." +እስራኤል ሁሉ ያነግሡት ዘንድ ወደ ሴኬም መጥተው ነበርና ሮብዓም ወደ ሴኬም ሄደ።,ወሖረ ንጉሥ ሮብዓም ውስተ ሰቂማ እስመ ውስተ ሰቂማ ይመጽእ ኵሉ እስራኤል ከመ ያንግሥዎ ።,And Rehoboam went to Shechem: for all Israel were come to Shechem to make him king. +እንዲህም ሆነ፤ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን በሰማ ጊዜ፥ እርሱም ከንጉሡ ከሰሎሞን ፊት ኰብልሎ በግብጽ ተቀምጦ ነበርና፥ በግብጽም ሳለ ልከው ጠርተውት ነበርና,ወተናገርዎ ሕዝብ ለሮብዓም እንዘ ይብሉ ፤,"And it came to pass, when Jeroboam the son of Nebat, who was yet in Egypt, heard of it, (for he was fled from the presence of king Solomon, and Jeroboam dwelt in Egypt;)" +ኢዮርብዓምና የእስራኤል ጉባኤ ሁሉ መጥተው ለሮብዓም።,አቡከ አክበደ ላዕሌነ ጋጋ ወአንተ ይእዜ አቅልል ለነ እምነ ግብርናተ አቡከ ክቡድ ወእምጋግ ክቡድ ዘወደየ ላዕሌነ አቡከ ወንከውነከ አግብርተ ።,"That they sent and called him. And Jeroboam and all the congregation of Israel came, and spake unto Rehoboam, saying," +አባትህ ቀንበር አክብዶብን ነበር፤ አሁንም አንተ ጽኑውን የአባትህን አገዛዝ፥ በላያችንም የጫነውን የከበደውን ቀንበር አቃልልልን፤ እኛም እንገዛልሃለን ብለው ተናገሩት።,ወይቤሎሙ ሖሩ እስከ ሠሉስ መዋዕል ወግብኡ ኀቤየ ወኀለፉ ።,"Thy father made our yoke grievous: now therefore make thou the grievous service of thy father, and his heavy yoke which he put upon us, lighter, and we will serve thee." +እርሱም። ሂዱ፥ በሦስተኛውም ቀን ወደ እኔ ተመለሱ አላቸው። ሕዝቡም ሄዱ።,ወነገሮሙ ንጉሥ ለሊቃናት እለ ቆሙ ቅድመ ሰሎሞን አቡሁ አመ ሕያው ውእቱ ወይቤሎሙ ምንተ ታመክሩኒ አንትሙ ቃለ ዘአውሥኦሙ ለዝንቱ ሕዝብ ።,"And he said unto them, Depart yet for three days, then come again to me. And the people departed." +ንጉሡም ሮብዓም። ለዚህ ሕዝብ እመልስለት ዘንድ የምትመክሩኝ ምንድር ነው? ብሎ አባቱ ሰሎሞን በሕይወቱ ሳለ በፊቱ ይቆሙ ከነበሩት ሽማግሌዎች ጋር ተማከረ።,ወይቤልዎ ዮምሰ ገብሮሙ አንተ ለዝንቱ ሕዝብ ወተቀነይ ሎሙ ወአውሥኦሙ ሠናየ ቃለ ወይከውኑከ አግብርቲከ በኵሉ መዋዕል ።,"And king Rehoboam consulted with the old men, that stood before Solomon his father while he yet lived, and said, How do ye advise that I may answer this people?" +እነርሱም። ለዚህ ሕዝብ አሁን ባሪያ ብትሆን ብትገዛላቸውም፥ መልሰህም በገርነት ብትናገራቸው፥ በዘመኑ ሁሉ ባሪያዎች ይሆኑልሃል ብለው ተናገሩት።,ወኀደገ ምክሮሙ ለሊቃናት ዘአምከርዎ ወተማ���ረ ምስለ ደቂቅ እለ ተሐፅኑ ምስሌሁ እለ ይቀውሙ ቅድመ ገጹ ።,"And they spake unto him, saying, If thou wilt be a servant unto this people this day, and wilt serve them, and answer them, and speak good words to them, then they will be thy servants for ever." +እርሱ ግን ሽማግሌዎች የመከሩትን ምክር ትቶ ከእርሱ ጋር ካደጉትና በፊቱ ይቆሙ ከነበሩት ብላቴኖች ጋር ተማከረ።,ወይቤሎሙ ምንተ ታመክሩኒ አንትሙ ወምንተ ኣወሥኦሙ ለእሉ ሕዝብ እለ ከመዝ ይብሉኒ አቅልል ለነ እምነ ጋግ ዘወደየ አቡከ ላዕሌነ ።,"But he forsook the counsel of the old men, which they had given him, and consulted with the young men that were grown up with him, and which stood before him:" +እርሱም። አባትህ የጫኑብንን ቀንበር አቃልልልን ለሚሉኝ ሕዝብ እመልስላቸው ዘንድ የምትመክሩኝ ምንድር ነው? አላቸው።,ወይቤልዎ እሙንቱ ደቂቅ እለ ተሐፅኑ ምስሌሁ እለ ይቀውሙ ቅድመ ገጹ እንዘ ይብሉ ከመዝ ተናገሮሙ ለዝ ሕዝብ ለእለ ሰአሉከ እንዘ ይብሉ አቡከ አክበደ ጋጋ ላዕሌነ ወአንተ ይእዜ አቅልል ለነ ከመዝ አጠይቆሙ ቅጠንየ ይገዝፍ እምነ ሐቌሁ ለአቡየ ።,"And he said unto them, What counsel give ye that we may answer this people, who have spoken to me, saying, Make the yoke which thy father did put upon us lighter?" +ከእርሱም ጋር ያደጉት ብላቴኖች። አባትህ ቀንበር አክብዶብናል፥ አንተ ግን አቃልልልን ለሚሉህ ሕዝብ። ታናሺቱ ጣቴ ከአባቴ ወገብ ትወፍራለች።,ወይእዜኒ አቡየሰ አዕነቀክሙ ጋጋ ክቡደ ወአነሂ እዌስክ ላዕለ ጋግክሙ ፤ አቡየ ቀሠፈክሙ በመቅሠፍት ወአነ እቀሥፈክሙ በዐቃርብት ።,"And the young men that were grown up with him spake unto him, saying, Thus shalt thou speak unto this people that spake unto thee, saying, Thy father made our yoke heavy, but make thou it lighter unto us; thus shalt thou say unto them, My little finger shall be thicker than my father's loins." +አሁንም አባቴ ከባድ ቀንበር ጭኖባችኋል፥ እኔ ግን በቀንበራችሁ ላይ እጨምራለሁ፤ አባቴ በአለንጋ ገርፎአችኋል፥ እኔ ግን በጊንጥ እገርፋችኋለሁ በላቸው ብለው ተናገሩት።,ወመጽኡ ኵሉ እስራኤል ኀበ ሮብዓም ንጉሥ አመ ሣልስት ዕለት በከመ ይቤሎሙ ንጉሥ ግብኡ ኀቤየ እስከ ሣልስት ዕለት ።,"And now whereas my father did lade you with a heavy yoke, I will add to your yoke: my father hath chastised you with whips, but I will chastise you with scorpions." +ንጉሡም። በሦስተኛው ቀን ወደ እኔ ተመለሱ ብሎ እንደ ተናገረ ኢዮርብዓምና ሕዝቡ ሁሉ በሦስተኛው ቀን ወደ ሮብዓም መጡ።,ወአውሥኦሙ ንጉሥ ለሕዝብ እኩየ ወኀዶገ ሮብዓም ምክሮሙ ለሊቃናት ዘአምከርዎ ።,"So Jeroboam and all the people came to Rehoboam the third day, as the king had appointed, saying, Come to me again the third day." +ንጉሡም ሽማግሌዎች የመከሩትን ምክር ትቶ ለሕዝቡ ጽኑ ምላሽ መለሰላቸው።,ወይቤሎሙ በከመ አምከርዎ እልክቱ ደቅ አቡየ አክበደ ጋጋክሙ ወአነሂ እዌስከ ላዕለ ጋጋክሙ ፤ አቡየ ቀሠፈክሙ በመቅሠፍት ወአነ እቀሥፈክሙ በዐቃርብት ።,"And the king answered the people roughly, and forsook the old men's counsel that they gave him;" +እንደ ብላቴኖችም ምክር። አባቴ ቀንበር አክብዶባችሁ ነበር፥ እኔ ግን በቀንበራችሁ ላይ እጨምራለሁ፤ አባቴ በአለንጋ ገርፎአችሁ ነበር፥ እኔ ግን በጊንጥ እገርፋችኋለሁ ብሎ ተናገራቸው።,ወአበየ ሰሚዖቶሙ ንጉሥ ለሕዝብ እስመ እምኀበ እግዚአብሔር መጽአት ዕልወት ከመ ያቅም እግዚአብሔር ቃሎ ዘነበበ በአፈ አኪያ ሰሎናዊ በእንተ ኢዮርብዓም ወልደ ናባጥ ።,"And spake to them after the counsel of the young men, saying, My father made your yoke heavy, and I will add to your yoke: my father also chastised you with whips, but I will chastise you with scorpions." +እግዚአብሔርም በሴሎናዊው በአኪያ አድርጎ ለናባጥ ልጅ ለኢዮርብዓም የተናገረውን ነገር እንዲያጸና ከእግዚአብሔር ዘንድ ተመድቦ ነበርና ንጉሡ ሕዝቡን አልሰማም።,ወርእዩ ኵሉ እስራኤል ከመ አበየ ሰሚዖቶሙ ንጉሥ ወአውሥእዎ ሕዝብ ለንጉሥ ወይቤልዎ ምንተ ብነ ክፍለ ምስለ ዳዊት ወአልብነ ርስተ ምስለ ወልደ እሴይ ፤ እቱ እስራኤል ውስተ አብያቲከ ወእምይእዜ ረዐይ ዳዊት ቤተከ ወአተዉ እስራኤል ውስተ አብያቲሆሙ ።,"Wherefore the king hearkened not unto the people; for the cause was from the LORD, that he might perform his saying, which the LORD spake by Ahijah the Shilonite unto Jeroboam the son of Nebat." +እስራኤልም ሁሉ ንጉሡ እንዳልሰማቸው ባዩ ጊዜ ሕዝቡ ለንጉሡ። በዳዊት ዘንድ ምን ክፍል አለን? በእሴይም ልጅ ዘንድ ርስት የለንም። እስራኤል ሆይ፥ ወደ ድንኳኖቻችሁ ተመለሱ፤ ዳዊት ሆይ፥ አሁን ቤትህን ተመልከት ብለው መለሱለት። እስራኤልም ወደ ድንኳኖቻቸው ሄዱ።,ወለአከ ንጉሥ ኀቤሆሙ ለእስራኤል መልአከ ጸባሕት ወወገርዎ ኵሉ እስራኤል በእብን ወሞተ ወሮብዓምሰ ንጉሥ ተንሥአ ይጕየይ ውስተ ኢየሩሳሌም ።,"So when all Israel saw that the king hearkened not unto them, the people answered the king, saying, What portion have we in David? neither have we inheritance in the son of Jesse: to your tents, O Israel: now see to thine own house, David. So Israel departed unto their tents." +በይሁዳ ከተሞች በተቀመጡት በእስራኤል ልጆች ላይ ግን ሮብዓም ነገሠባቸው።,ወዐለውዎ እስራኤል ለቤተ ዳዊት እስከ ዛቲ ዕለት ።,"But as for the children of Israel which dwelt in the cities of Judah, Rehoboam reigned over them." +ንጉሡም ሮብዓም አስገባሪውን አዶኒራምን ሰደደ፤ እስራኤልም ሁሉ በድንጋይ ደበደቡት፥ ሞተም። ንጉሡም ሮብዓም ፈጥኖ ወደ ሰረገላው ወጣ ወደ ኢየሩሳሌምም ሸሸ።,ወእምዝ ሶበ ሰምዑ ኵሉ እስራኤል ከመ አተወ ኢዮርብዓም እምግብጽ ወለአኩ ወጸውዕዎ ውስተ ማኅበሮሙ ወአንገሥዎ ላዕለ እስራኤል ወአልቦ ዘተለዎ ለቤተ ዳዊት ዘእንበለ በትረ ይሁዳ ወብንያም ባሕቲቶሙ ።,"Then king Rehoboam sent Adoram, who was over the tribute; and all Israel stoned him with stones, that he died. Therefore king Rehoboam made speed to get him up to his chariot, to flee to Jerusalem." +እስራኤልም እስከ ዛሬ ድረስ ከዳዊት ቤት ሸፈተ።,ወሮብዓምሰ ቦአ ውስተ ኢየሩሳሌም ወአስተጋብኦሙ ለማኅበረ ይሁዳ ወለተረፈ ብንያም ፲፼ወ፳፻ወራዙተ መስተቃትላነ ከመ ይትቃተሎሙ ለቤተ እስራኤል ከመ ትግባእ መንግሥተ ሮብዓም ወልደ ሰሎሞን ።,So Israel rebelled against the house of David unto this day. +እስራኤልም ሁሉ ኢዮርብዓም እንደ ተመለሰ በሰሙ ጊዜ ልከው ወደ ሸንጎአቸው ጠሩት፥ በእስራኤልም ሁሉ ላይ አነገሡት። ከብቻው ከይሁዳ ነገድ በቀረ የዳዊትን ቤት የተከተለ አንድ ሰው አልነበረም።,ወኮነ ቃለ እግዚአብሔር ኀበ ሳምያ ብእሴ እግዚአብሔር እንዘ ይብል ፤,"And it came to pass, when all Israel heard that Jeroboam was come again, that they sent and called him unto the congregation, and made him king over all Israel: there was none that followed the house of David, but the tribe of Judah only." +ሮብዓምም ወደ ኢየሩሳሌም መጣ፥ የእስራኤልንም ቤት ወግተው መንግሥቱን ወደ ሰሎሞን ልጅ ወደ ሮብዓም ይመልሱ ዘንድ ከይሁዳ ቤት ሁሉና ከብንያም ነገድ የተመረጡትን አንድ መቶ ሰማንያ ሺህ ሰልፈኞች ሰዎች ሰበሰበ።,በሎ ለሮብዓም ወልደ ሰሎሞን ንጉሠ ይሁዳ ወለኵሉ ቤተ ይሁዳ ወለብንያም ወለእለ ተርፉ እምሕዝብ እንዘ ትብል ፤,"And when Rehoboam was come to Jerusalem, he assembled all the house of Judah, with the tribe of Benjamin, an hundred and fourscore thousand chosen men, which were warriors, to fight against the house of Israel, to bring the kingdom again to Rehoboam the son of Solomon." +የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እግዚአብሔር ሰው ወደ ሳማያ።,ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ኢትዕርጉ ወኢትትቃተሉ ምስለ አኀዊክሙ ደቂቀ እስራኤል ተመየጡ ውስተ አብያቲክሙ እስመ እምኀቤየ ኮነ ዝንቱ ነገር ወሰምዑ ቃለ እግዚአብሔር ወኀደጉ ሐዊረ በእንተ ቃለ እግዚአብሔር ።,"But the word of God came unto Shemaiah the man of God, saying," +ለይሁዳ ንጉሥ ለሰሎሞን ልጅ ለሮብዓምና ለይሁዳ ለብንያምም ቤት ሁሉ ለቀረውም ሕዝብ ሁሉ።,ወንጉሥ ሰሎሞን ስከበ ምስለ አበዊሁ ወቀበርዎ ምስለ አበዊሁ በሀገረ ዳዊት ወነግሠ ሮብዓም ወልዱ ህየንቴሁ በኢየሩሳሌም ፤ ወልደ ፲ወ፮ዓመት አመ ይነግሥ ወ፲ወ፷ዓመተ ነግሠ በኢየሩሳሌም ።,"Speak unto Rehoboam, the son of Solomon, king of Judah, and unto all the house of Judah and Benjamin, and to the remnant of the people, saying," +እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ይህ ነገር ከእኔ ዘንድ ነውና አትውጡ፥ የእስራኤልንም ልጆች ወንድሞቻችሁን አትውጉ፤ እያንዳንዱም ወደ ቤቱ ይመለስ ብለህ ንገራቸው ሲል መጣ። የእግዚአብሔርንም ቃል ሰሙ፥ እንደ እግዚአብሔርም ቃል ተመልሰው ሄዱ።,ወስማ ለእሙ ናሐኖን ወለተ አኖን ወልደ ነአስ ንጉሦሙ ለደቂቀ ዐሞን ወገብረ እኩየ በቅድመ እግዚአብሔር ወኢተለወ ፍኖተ ዳዊት አቡሁ ።,"Thus saith the LORD, Ye shall not go up, nor fight against your brethren the children of Israel: return every man to his house; for this thing is from me. They hearkened therefore to the word of the LORD, and returned to depart, according to the word of the LORD." +ኢዮርብዓምም በተራራማው በኤፍሬም አገር ሴኬምን ሠርቶ በዚያ ተቀመጠ፤ ደግሞም ከዚያ ወጥቶ ጵኒኤልን ሠራ።,ወሀሎ ብእሲ እምደብረ ኤፍሬም ገብረ ሰሎሞን ወስሙ ኢዮርብዓም ወስማ ለእሙ ሳሪራ ወዘማ ብእሲታ ወሤሞ ሰሎሞን መልአከ ሰቄጤሌም ላዕለ ግብር ዘቤተ ዮሴፍ ።,"Then Jeroboam built Shechem in mount Ephraim, and dwelt therein; and went out from thence, and built Penuel." +ኢዮርብዓምም በልቡ። አሁን መንግሥቱ ወደ ዳዊት ቤት ይመለሳል።,ወሐነጸ ሰሎሞን ሰሪራ ሀገር እንተ ውስተ ደብረ ኤፍሬም ወቦቱ ሰረገላተ ፫፻ዘአፍራስ ።,"And Jeroboam said in his heart, Now shall the kingdom return to the house of David:" +ይህ ሕዝብ በእግዚአብሔር ቤት መሥዋዕትን ያቀርብ ዘንድ ወደ ኢየሩሳሌም ቢወጣ፥ የዚህ ሕዝብ ልብ ወደ ጌታቸው ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ ሮብዓም ይመለሳል፥ እኔንም ይገድሉኛል አለ።,ውእቱ ሐነጻ ለጥቅም ውስተ ግብር ዘቤተ ኤፍሬም ፤ ውእቱ ዐፀዋ ለሀገረ ዳዊት ወነበረ ያዐቢ ርእሶ ላዕለ መንግሥት ወፈቀደ ሰሎሞን ይቅትሎ ።,"If this people go up to do sacrifice in the house of the LORD at Jerusalem, then shall the heart of this people turn again unto their lord, even unto Rehoboam king of Judah, and they shall kill me, and go again to Rehoboam king of Judah." +ንጉሡም ተማከረ፥ ሁለትም የወርቅ ጥጆች አድርጎ። እስራኤል ሆይ፥ ወደ ኢየሩሳሌም ትወጡ ዘንድ ይበዛባችኋል፤ ከግብጽ ምድር ያወጡህን አማልክቶችህን እይ አላቸው።,ወፈርሀ ወጐየ ኀበ ሱስቀም ንጉሠ ግብጽ ወነበረ ኀቤሁ እስከ አመ ሞተ ሰሎሞን ።,"Whereupon the king took counsel, and made two calves of gold, and said unto them, It is too much for you to go up to Jerusalem: behold thy gods, O Israel, which brought thee up out of the land of Egypt." +አንዱን በቤቴል፥ ሁለተኛውንም በዳን አኖረ።,ወሰምዐ ኢዮርብዓም ከመ ሞተ ሰሎሞን ወይቤሎ ለሱስቀም ንጉሠ ግብጽ ፈንወኒ እእቱ ብሔርየ አነ ።,"And he set the one in Bethel, and the other put he in Dan." +ለአንዱ ጥጃ ይሰግድ ዘንድ ሕዝቡ እስከ ዳን ድረስ ይሄድ ነበርና ይህ ኃጢአት ሆነ።,ወይቤሎ ሱሰቀም ሰአል ዘኮነ ስእለተ ዘእሁበከ ወአስተዋሰቦ ሱስቀም ሐኖሃ እኅታ ለቴቄምናስ እንተ ትልህቅ እምነ ብእሲቱ ወዐባይ ይእቲ በማእከለ አዋልደ ንጉሥ ።,"And this thing became a sin: for the people went to worship before the one, even unto Dan." +በኮረብቶቹም ላይ መስገጃዎች ሠራ፥ ከሌዊ ልጆች ካይደሉ ከሕዝብ ሁሉ ካህናትን አደረገ።,ወወለደት ለኢዮርብዓም አብያሃ ወልዶ ፤ ወይቤሎ ኢዮርብዓም ለሱስቀም እእቱ ወወፅአ ኢዮርብዓም እምነ ግብጽ ።,"And he made an house of high places, and made priests of the lowest of the people, which were not of the sons of Levi." +በስምንተኛው ወር በአሥራ አምስተኛውም ቀን በይሁዳ እንደሚደረግ በዓል ያለ በዓል አደረገ፥ በመሠዊያውም ላይ ሠዋ፤ ለሠራቸውም ጥጆች ይሠዋ ዘንድ እንዲሁ በቤቴል አደረገ፤ ለኮረብታ መስገጃዎችም የመረጣቸውን ካህናት በቤቴል አኖራቸው።,ወበጽሐ ውስተ ሰሪራ እንተ ውስተ ደብረ ኤፍሬም ወተጋብኡ ህየ ኵሉ በትረ ኤፍሬም ኀበ ኢዮርብዓም ወሐነጸ ኢዮርብዓም ህየ ቅጽረ ።,"And Jeroboam ordained a feast in the eighth month, on the fifteenth day of the month, like unto the feast that is in Judah, and he offered upon the altar. So did he in Bethel, sacrificing unto the calves that he had made: and he placed in Bethel the priests of the high places which he had made." +በስምንተኛውም ወር በአሥራ አምስተኛው ቀን በልቡ ባሰበው ቀን በቤቴል በሠራው መሠዊያ ላይ ሠዋ፤ ለእስራኤልም ልጆች በዓል አደረገላቸው፤ በመሠዊያውም ሠዋ፥ ዕጣንም ዐጠነ። a,ወደወየ ወልዱ ደዌ ዐቢየ ጥቀ ወሖረ ኢዮርብዓም ይስአ ል በእንተ ወልዱ ወይቤላ ለሐኖን ብእሲቱ ተንሥኢ ወሖሪ ተሰአሊ እግዚአብሔርሃ በእንተዝ ሕፃን እመ የሐዩኑ እምነ ደዌሁ ።,"So he offered upon the altar which he had made in Bethel the fifteenth day of the eighth month, even in the month which he had devised of his own heart; and ordained a feast unto the children of Israel: and he offered upon the altar, and burnt incense." +የሳባም ንግሥት በእግዚአብሔር ስም የወጣለትን የሰሎሞንን ዝና በሰማች ጊዜ በእንቆቅልሽ ትፈትነው ዘንድ መጣች።,ወንግሥተ ሳባእ ሰምዐት ስሞ ለሰሎሞን ወስሞ ለእግዚአብሔር ወመጽአት ትፍትኖ ምስለ ጥበብ ።,"And when the queen of Sheba heard of the fame of Solomon concerning the name of the LORD, she came to prove him with hard questions." +በግመሎችም ላይ ሽቱና እጅግ ብዙ ወርቅ የከበረም ዕንቍ አስጭና ከታላቅ ጓዝ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም ገባች፤ ወደ ሰሎሞንም በመጣች ጊዜ በልብዋ ያለውን ሁሉ አጫወተችው።,ወመጽአት ኢየሩሳሌም በኀይል ክቡድ ፈድፋደ ወአግማል ይጸውሩ አፈዋተ ወወርቀ ብዙኀ ፈድፋደ ወዕንቈ ክቡረ ወቦአት ኀበ ሰሎሞን ወተናገረቶ ኵሎ ዘሀሎ ውስተ ልባ ።,"And she came to Jerusalem with a very great train, with camels that bare spices, and very much gold, and precious stones: and when she was come to Solomon, she communed with him of all that was in her heart." +ሰሎሞንም የጠየቀችውን ሁሉ ፈታላት፤ ሊፈታላት ያልቻለውና ከንጉሡ የተሰወረ ነገር አልነበረም።,ወፈከረ ላቲ ሰሎሞን ኵሎ ቃላቲሃ ወአልቦ ቃለ ዘተሰወረ እምንጉሥ ዘኢፈከረ ላቲ ።,"And Solomon told her all her questions: there was not any thing hid from the king, which he told her not." +የሳባም ንግሥት የሰሎሞንን ጥበብ ሁሉ፥ ሠርቶትም የነበረውን ቤት፥,ወርእየት ንግሥተ ሳባእ ኵሎ ጥበቢሁ ለሰሎሞን ወቤተኒ ዘሐነጸ ፤,"And when the queen of Sheba had seen all Solomon's wisdom, and the house that he had built," +የማዕዱንም መብል፥ የብላቴኖቹንም አቀማመጥ፥ የሎሌዎቹንም አሠራር አለባበሳቸውንም፥ ጠጅ አሳላፊዎቹንም፥ በእግዚአብሔርም ቤት የሚያሳርገውን መሥዋዕት ባየች ጊዜ ነፍስ አልቀረላትም።,ወመባልዕቲሁኒ ለሰሎሞን ወትርሲተ አግብርቲሁ ወዕቃሜ እለ ይትለአክዎ ወአልባሲሁኒ ወቀዳሕቶኒ ወምሥዋዓቲሁኒ ዘይሠውዕ ቤተ እግዚአብሔር ወተደመት ።,"And the meat of his table, and the sitting of his servants, and the attendance of his ministers, and their apparel, and his cupbearers, and his ascent by which he went up unto the house of the LORD; there was no more spirit in her." +ንጉሡንም አለችው። ስለ ነገርህና ስለ ጥበብህ በአገሬ ሳለሁ የሰማሁት ዝና እውነት ነው።,ወትቤሎ ለንጉሥ ሰሎሞን አማን ውእቱ ነገር ዘሰማዕኩ በምድርየ በእንተ ቃለ ዚአከ ወበእንተ ጥበብከ ።,"And she said to the king, It was a true report that I heard in mine own land of thy acts and of thy wisdom." +እኔም መጥቼ በዓይኔ እስካይ ድረስ የነገሩኝን አላመንሁም ነበር፤ እነሆም፥ እኩሌታውን አልነገሩኝም ነበር፤ ጥበብህና ሥራህ ከሰማሁት ዝና ይበልጣል።,ወኢአመንክዎሙ ለእለ ዜነዉኒ እስከ ሶበ በጻሕኩ ወርኢኩ በአዕይንትየ ወናሁ ወኢመንፈቀ አልቦ ዘዜነዉኒ ፤ ፈድፋደ ርኢኩ ተወሰከ ሠናየ እምነ ዜና ዘዜነዉኒ በምድርየ ።,"Howbeit I believed not the words, until I came, and mine eyes had seen it: and, behold, the half was not told me: thy wisdom and prosperity exceedeth the fame which I heard." +በፊ��ህ ሁልጊዜ የሚቆሙ ጥበብህንም የሚሰሙ ሰዎችህና እነዚህ ባሪያዎችህ ምስጉኖች ናቸው።,ብጹዓት አንስቲያከ ወብጹዓን አግብርቲከ እሎንቱ እለ ይቀውሙ ቅድሜከ ወትረ እለ ይሰምዑ ኵሎ ጥበቢከ ።,"Happy are thy men, happy are these thy servants, which stand continually before thee, and that hear thy wisdom." +አንተን የወደደ፥ በእስራኤልም ዙፋን ያስቀመጠህ አምላክህ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን፤ እግዚአብሔር እስራኤልን ለዘላለም ወድዶታልና ስለዚህ ጽድቅና ፍርድ ታደርግ ዘንድ ንጉሥ አድርጎ አስነሣህ።,ለይኩን እግዚአብሔር አምላክከ ቡሩክ ዘሠምረ ያንብርከ ላዕለ አትሮንሰ እስራኤል እስመ አፍቀሮ እግዚአብሔር ለእስራኤል ያቅም እስከ ለዓለም ወአንገሠከ ላዕሌሆሙ ትግበር ፍትሐ ወጽድቀ በአፍታሔሆሙ ።,"Blessed be the LORD thy God, which delighted in thee, to set thee on the throne of Israel: because the LORD loved Israel for ever, therefore made he thee king, to do judgment and justice." +ለንጉሡም መቶ ሀያ መክሊት ወርቅ እጅግም ብዙ ሽቱ የከበረም ዕንቍ ሰጠችው፤ የሳባ ንግሥት ለንጉሡ ለሰሎሞን እንደ ሰጠችው ያለ የሽቱ ብዛት ከዚያ ወዲያ አልመጣም ነበር።,ወወሀበቶ ለሰሎሞን ፻ወ፳መክሊተ ዘወርቅ ወአፈዋተ ፈድፋደ ብዙኀ ወዕንቁ ክቡረ ወአልቦ አመ መጽአ ብዙኃ አፈዋተ ዘከመ አሜሃ ዘወሀበት ንግሥተ ሳባእ ለሰሎሞን ።,"And she gave the king an hundred and twenty talents of gold, and of spices very great store, and precious stones: there came no more such abundance of spices as these which the queen of Sheba gave to king Solomon." +ከኦፊርም ወርቅ ያመጡ የኪራም መርከቦች እጅግ ብዙ የሰንደል እንጨትና የከበረ ዕንቍ ከኦፊር አመጡ።,ወሐመረ ኪራምኒ እንተ ታመጽእ ወርቀ ሶፌር አምጽአት ዕፀ ጽሩበ ፈድፋደ ብዙኀ ወዕንቈ ክቡረ ።,"And the navy also of Hiram, that brought gold from Ophir, brought in from Ophir great plenty of almug trees, and precious stones." +ንጉሡም ከሰንደሉ እንጨት ለእግዚአብሔር ቤትና ለንጉሡ ቤት መከታ፥ ለመዘምራኑም መሰንቆና በገና አደረገ፤ እስከ ዛሬም ድረስ እንደዚያ ያለ የሰንደል እንጨት ከቶ አልመጣም አልታየምም።,ወገብረ ንጉሥ ኪያሁ ዕፀ ጽሩበ መሳውቃተ ለቤተ እግዚአብሔር ወለቤተ ንጉሥ ወለመዝሙር ወለመሰንቆ ዘማሕልይ ወአልቦ አመ መጽአ ዘከማሁ ዕፀ ጽሩበ በዲበ ምድር ወኢያስተርአየ ወኢበአይቴሂ በውስተ ምድር ዘከማሁ እስከ ይእቲ ዕለት ።,"And the king made of the almug trees pillars for the house of the LORD, and for the king's house, harps also and psalteries for singers: there came no such almug trees, nor were seen unto this day." +ንጉሡም ሰሎሞን፥ በገዛ እጁ ከሰጣት ሌላ፥ የወደደችውን ሁሉ ከእርሱም የለመነችውን ሁሉ ለሳባ ንግሥት ሰጣት፤ እርስዋም ተመልሳ ከባሪያዎችዋ ጋር ወደ ምድርዋ ሄደች።,ወንጉሥ ሰሎሞንሂ ወሀባ ለንግሥተ ሳባእ ኵሎ ዘፈቀደት እምኵሉ ዘሰአለቶ ዘእንበለ ዘጸገዋ እምእዴሁ ንጉሥ ወተመይጠት ወአተወት ብሔራ ይእቲሂ ወአግብርቲሃ ።,"And king Solomon gave unto the queen of Sheba all her desire, whatsoever she asked, beside that which Solomon gave her of his royal bounty. So she turned and went to her own country, she and her servants." +ግብርም የሚያስገብሩ ሰዎች ነጋዴዎችም የዓረብም ነገሥታት ሁሉ የምድርም ሹማምት ከሚያወጡት ሌላ፥ በየዓመቱ ለሰሎሞን የሚመጣለት የወርቅ ሚዛን ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት መክሊት ወርቅ ነበረ።,ወኮነ መድሎቱ ለወርቅ ዘይመጽእ ለሰሎሞን በበ ዓመት ፮፻ወ፷ወ ፮መካልይ ዘወርቅ ፤,"Now the weight of gold that came to Solomon in one year was six hundred threescore and six talents of gold," +ንጉሡም ሰሎሞን ከጥፍጥፍ ወርቅ ሁለት መቶ አላበሽ አግሬ ጋሻ አሠራ፤ በአንዱም አላባሽ አግሬ ጋሻ ውስጥ የገባው ወርቅ ስድስት መቶ ሰቅል ነበረ።,ዘእንበለ ዘይገብእ ጸባሕተ እምኀበ እለ ይነግዱ ወእምኵሎሙ ነገሥት እለ ፀውዱ ወእምኵሉ መኳንንተ ምድር ።,"Beside that he had of the merchantmen, and of the traffick of the spice merchants, and of all the kings of Arabia, and of the governors of the country." +ከጥፍጥፍም ወርቅ ሦስት መቶ ጋሻ አሠራ፤ በአንዱም ጋሻ የገባው ወርቅ ሦስት ምናን ነበረ፤ ንጉሡም የሊባኖስ ዱር በተባለው ቤት ውስጥ አኖራቸው።,ወገብረ ሰሎሞን ኰያንወ ዘወርቅ ፫፻ዝብጦ ፫፻ሰቅል ለለ፩ኵናት መድሎቱ ።,And king Solomon made two hundred targets of beaten gold: six hundred shekels of gold went to one target. +ንጉሡም ደግሞ ከዝሆን ጥርስ ታላቅ ዙፋን አሠራ፥ በጥሩም ወርቅ ለበጠው።,ወገብረ ፫፻ወላትወ ዘወርቅ ዝብጦ ወሠለስቱ ምናን ዘወርቅ ለለአሐዱ ወልታ መድሎቱ ፤ ወአንበሮን ውስተ ቤት ዘሐቅል ዘሊባኖስ ።,And he made three hundred shields of beaten gold; three pound of gold went to one shield: and the king put them in the house of the forest of Lebanon. +ወደ ዙፋንም የሚያስሄዱ ስድስት እርከኖች ነበሩ፤ በስተ ኋላውም ያለው የዙፋኑ ራስ ክብ ነበረ፤ በዚህና በዚያ በመቀመጫው አጠገብ ሁለት የክንድ መደገፊያዎች ነበሩበት፥ በመደገፊያዎቹም አጠገብ ሁለት አንበሶች ቆመው ነበር።,ወገብረ ንጉሥ እትሮንሰ ዘቀርነ ነጌ ዐቢየ ወቀብኦ ወርቀ ንጹሐ ።,"Moreover the king made a great throne of ivory, and overlaid it with the best gold." +በስድስቱም እርከኖች ላይ በዚህና በዚያ አሥራ ሁለት አንበሶች ቆመው ነበር፤ በመንግሥታት ሁሉ እንዲህ ያለ ሥራ አልተሠራም።,ወ፮መዓርጉ ለአትሮንስ ወአግለፎ አልህምተ እንተ ድኅሬሁ እንተ ለፌሂ ወእንተ ለፌሂ ልጹቀ አትሮንስ ወ፪በናብስት በላዕለ እደዊሁ ለአትሮንስ ።,"The throne had six steps, and the top of the throne was round behind: and there were stays on either side on the place of the seat, and two lions stood beside the stays." +ንጉሡም ሰሎሞን የሚጠጣበት ዕቃ ሁሉ ወርቅ ነበረ፥ የሊባኖስ ዱር የተባለውም ቤት ዕቃ ሁሉ ጥሩ ወርቅ እንጂ ብር አልነበረም። በሰሎሞን ዘመን ብር ከቶ አይቈጠርም ነበር።,ወ፲ወ፪ዐናብስት ይቀውሙ ላዕለ ፮መዓርጊሁ ለአትሮንስ እንተ ለፌሂ ወእንተ ለፌሂ ወኢተገብረ ዘከማሁ ወኢበአይ መንግሥት ።,And twelve lions stood there on the one side and on the other upon the six steps: there was not the like made in any kingdom. +ለንጉሡም ከኪራም መርከቦች ጋር የተርሴስ መርከቦች ነበሩት፤ በሦስት በሦስት ዓመትም አንድ ጊዜ የተርሴስ መርከቦች ወርቅና ብር፥ የዝሆንም ጥርስ፥ ዝንጀሮና ዝንጕርጕር ወፍ ይዘው ይመጡ ነበር።,ወኵሉ ንዋይ ዘአግበረ ሰሎሞን ዘወርቅ ወመቃልድኒ ዘወርቅ ወኵሉ ንዋየ ውእቱ ቤት ዘሐቅለ ሊባኖስ በወርቅ አቅፈሎ ወአልቦ ዘብሩር እስመ አልቦ ኍልቈ ብሩር በመዋዕለ ሰሎሞን ።,"And all king Solomon's drinking vessels were of gold, and all the vessels of the house of the forest of Lebanon were of pure gold; none were of silver: it was nothing accounted of in the days of Solomon." +ንጉሡም ሰሎሞን በባለጠግነትና በጥበብ ከምድር ነገሥታት ሁሉ በልጦ ነበር።,እስመ አሕማረ ተርሴስ በቱ ንጉሥ ውስተ ባሕር ምስለ አሕማረ ኪረም ፤ ምዕረ ለለ፫ዓመት ታአቱ ሐመር እምነ ተርሌስ ለንጉሥ ወርቀ ወብሩረ ወዕንቈ ግሉፈ ወስኩዐ ።,"For the king had at sea a navy of Tharshish with the navy of Hiram: once in three years came the navy of Tharshish, bringing gold, and silver, ivory, and apes, and peacocks." +ምድርም ሁሉ እግዚአብሔር በልቡ ያኖረለትን ጥበቡን ይሰማ ዘንድ የሰሎሞንን ፊት ይመኝ ነበር።,",",So king Solomon exceeded all the kings of the earth for riches and for wisdom. +ከእነርሱም እያንዳንዱ በዓመቱ በዓመቱ ገጸ በረከቱን፥ የብርና የወርቅ ዕቃ፥ ልብስና የጦር መሣሪያ፥ ሽቱም፥ ፈረሶችና በቅሎች እየያዘ ይመጣ ነበር።,ወዝንቱ ተግባሩ ለሰሎሞን ንጉሥ ዘሠርዐ በዘየሐንጽ ቤተ እግዚአብሔር ወቤተ መንግሥቱ ወአረፍተ ኢየሩሳሌም ጸናፌ በዘ ይፌጽም ቅጽረ ሀገረ ዳዊት ወአሶር ወመጌዶን ወጋዜር ፤,"And all the earth sought to Solomon, to hear his wisdom, which God had put in his heart." +ሰሎሞንም ሰረገሎችንና ፈረሰኞችን ሰበሰበ፤ አንድ ሺህ አራት መቶ ሰረገ��ች፥ አሥራ ሁለት ሺህም ፈረሰኞች ነበሩት፥ በሰረገሎችም ከተሞች ከንጉሡም ጋር በኢየሩሳሌም አኖራቸው።,",","And they brought every man his present, vessels of silver, and vessels of gold, and garments, and armour, and spices, horses, and mules, a rate year by year." +ንጉሡም ብሩን በኢየሩሳሌም እንደ ድንጋይ እንዲበዛ አደረገው፤ የዝግባም እንጨት ብዛት በቈላ እንደሚበቅል ሾላ ሆነ።,ወቤቶሮም ላዕላይ ፤,"And Solomon gathered together chariots and horsemen: and he had a thousand and four hundred chariots, and twelve thousand horsemen, whom he bestowed in the cities for chariots, and with the king at Jerusalem." +ሰሎሞንም ፈረሶችን ከግብጽና ከቀዌ አገር አስመጣ፤ የንጉሡም ነገዴዎች በገንዘብ እየገዙ ከቀዌ ያመጡአቸው ነበር።,",","And the king made silver to be in Jerusalem as stones, and cedars made he to be as the sycomore trees that are in the vale, for abundance." +አንዱም ሰረገላ በስድስት መቶ፥ አንዱም ፈረስ በመቶ አምሳ ብር ከግብጽ ይወጣ ነበር። እንዲሁም ለኬጢያውያንና ለሶርያ ነገሥታት ሁሉ በእጃቸው ያወጡላቸው ነበር። a,ወኢያቴርምተ,"And Solomon had horses brought out of Egypt, and linen yarn: the king's merchants received the linen yarn at a price." +ንጉሡም ሰሎሞን ከፈርዖን ልጅ ሌላ፥ በሞዓባውያንና በአሞናውያን በኤዶማውያን በሲዶናውያንና በኬጢያውያን ሴቶች፥ በብዙ እንግዶች ሴቶች ፍቅር ተነደፈ።,ወሰሎሞንሰ ንጉሥ መፍቀሬ እንስት ውእቱ ፤ ወ፯፻አንስቲያሁ ወዕቁባቲሁ ፫፻ ፤ ወነሥአ አንስተያ እምነ ነኪር ሕዝብ ወለተ ፈርዖንሂ ወሞአባውያትሂ ወአሞናዊያትሂ ወእምነ ሶርያ ወእምነ ኤዶምያስ ወእምነ ኬጤዎን ወእምነ አሞሬዎን ፤,"But king Solomon loved many strange women, together with the daughter of Pharaoh, women of the Moabites, Ammonites, Edomites, Zidonians, and Hittites;" +እግዚአብሔር የእስራኤልን ልጆች። አምላኮቻቸውን ትከተሉ ዘንድ ልባችሁን በእውነት ያዘነብላሉና ወደ እነርሱ አትግቡ፥ እነርሱም ወደ እናንተ አይግቡ ካላቸው ከአሕዛብ፥ ከእነዚህ ጋር ሰሎሞን በፍቅር ተጣበቀ።,ወእምውስተ አሕዛብ ዘይቤሎሙ እግዚአብሔር ለደቂቀ እስራኤል ኢትባኡ ኀቤሆሙ ከመ ኢይሚጡ ልበክሙ ወኢያትልዉክሙ ኀበ አማልክቲሆሙ ወኪያሆሙ ተለወ ሰሎሞን ወአፍቀሮሙ ።,"Of the nations concerning which the LORD said unto the children of Israel, Ye shall not go in to them, neither shall they come in unto you: for surely they will turn away your heart after their gods: Solomon clave unto these in love." +ለእርሱም ወይዛዝር የሆኑ ሰባት መቶ ሚስቶች ሦስት መቶም ቁባቶች ነበሩት፤ ሚስቶቹም ልቡን አዘነበሉት።,ወእምዝ አመ መዋዕለ ልህቀ ሰሎሞን ኢኮነ ልቡ ምስለ እግዚአብሔር አምላኩ ከመ ልበ ዳዊት አቡሁ ።,"And he had seven hundred wives, princesses, and three hundred concubines: and his wives turned away his heart." +ሰሎሞንም ሲሸመግል ሚስቶቹ ሌሎችን አማልክት ይከተል ዘንድ ልቡን አዘነበሉት፤ የአባቱ የዳዊት ልብ ከአምላኩ ከእግዚአብሔር ጋር ፍጹም እንደ ነበረ የሰሎሞን ልቡ እንዲሁ አልነበረም።,ወሜጣሁ ልቦ አንስቲያሁ እለ አውሰበ እምነኪር ወአትለዋሁ ኀበ አማልክቲሆን ።,"For it came to pass, when Solomon was old, that his wives turned away his heart after other gods: and his heart was not perfect with the LORD his God, as was the heart of David his father." +ሰሎሞንም የሲዶናውያንን አምላክ አስታሮትን፥ የአሞናውያንንም ርኵሰት ሚልኮምን፥ ተከተለ።,ወሐነጸ ሰሎሞን ቤተ ለኮሞሰ አምላከ ሞአብ ወለአምላከ ንጉሦሙ ለደቂቀ አሞን ፤,"For Solomon went after Ashtoreth the goddess of the Zidonians, and after Milcom the abomination of the Ammonites." +ሰሎሞንም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገርን አደረገ፥ እንደ አባቱም እንደ ዳዊት እግዚአብሔርን በመከተል ፍጹም አልሆነም።,ወለአስጠራጤ ርኵሶሙ ለሲዶና ።,"And Solomon did evil in the sight of the LORD, and went not fully after the LORD, as did David his father." +በዚያን ጊዜም ሰሎሞን ለሞዓብ ርኵሰት ለካሞሽ፥ ለአሞንም ልጆች ርኵሰት ለሞሎክ በኢየሩሳሌም ፊት ለፊት ባለው ተራራ ላይ መስገጃ ሠራ።,ወከመዝ ገብረ ለኵሉ አንስቲያሁ እለ እምነኪር ወሦዐ ወዐጠነ ለአማልክቲሆን ።,"Then did Solomon build an high place for Chemosh, the abomination of Moab, in the hill that is before Jerusalem, and for Molech, the abomination of the children of Ammon." +ለአማልክቶቻቸው ዕጣን ለሚያጥኑ መሥዋዕትም ለሚሠዉ ለእንግዶች ሚስቶቹ ሁሉ እንዲሁ አደረገ።,ወገብረ ሰሎሞን እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር ወኢተለዎ ለእግዚአብሔር ከመ ዳዊት አቡሁ ።,"And likewise did he for all his strange wives, which burnt incense and sacrificed unto their gods." +ሁለት ጊዜም ከተገለጠለት፥ ሌሎችንም አማልክት እንዳይከተል ካዘዘው ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ልቡን አርቆአልና፥ እግዚአብሔርም ያዘዘውን ነገር አልጠበቀምና እግዚአብሔር ሰሎሞንን ተቈጣ።,ወተምዕዐ እግዚአብሔር መዐተ ላዕለ ሰሎሞን እስመ ሜጠ ልቦ እምነ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ዘአስተርአዮ ካዕበ ።,"And the LORD was angry with Solomon, because his heart was turned from the LORD God of Israel, which had appeared unto him twice," +እግዚአብሔርም ሰሎሞንን አለው። ይህን ሠርተሃልና፥ ያዘዝሁህንም ቃል ኪዳኔንና ሥርዓቴን አልጠበቅህምና መንግሥትህን ከአንተ ቀዳድጄ ለባሪያህ እሰጠዋለሁ።,ወአዘዞ በእንተዝ ነገር ከመ ለዝሉፉ ኢይሖር ኀበ አማልክተ ባዕድ ወከመ ይዕቀብ ወይግበር ኵሎ ዘአዘዞ እግዚእ እግዚአብሔር ወኢኮነ ልቡ ፍጹመ ምስለ እግዚአብሔር ከመ ልበ ዳዊት አቡሁ ።,"And had commanded him concerning this thing, that he should not go after other gods: but he kept not that which the LORD commanded." +ነገር ግን ከልጅህ እጅ እቀድደዋለሁ እንጂ ስለ አባትህ ስለ ዳዊት ይህን በዘመንህ አላደርግም።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሰሎሞን እስመ ዘንተ ገበርከ ወኢዐቀብከ ትእዛዝየ ወሕግየ ዘአዘዝኩከ ነፂረ እኔፅራ ለመንግሥትከ እምነ እዴከ ወእሁቦ ለገብርከ ።,"Wherefore the LORD said unto Solomon, Forasmuch as this is done of thee, and thou hast not kept my covenant and my statutes, which I have commanded thee, I will surely rend the kingdom from thee, and will give it to thy servant." +ነገር ግን ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊትና ስለ መረጥኋት ስለ ኢየሩሳሌም ለልጅህ አንድ ነገድ እሰጣለሁ እንጂ መንግሥቱን ሁሉ አልቀድድም።,ወባሕቱ በመዋዕሊከሰ ኢይገብሮ ለዝንቱ በእንተ ዳዊት አቡከ ፤ እምነ እዴሁ ለወልድከ እነሥእ ።,Notwithstanding in thy days I will not do it for David thy father's sake: but I will rend it out of the hand of thy son. +እግዚአብሔርም ከኤዶምያስ ነገሥታት ዘር የኤዶምያስን ሰው ሃዳድን ጠላት አድርጎ በሰሎሞን ላይ አስነሣው።,ወባሕቱ አኮ ኵሎ መንግሥቶ ዘእነሥእ ፤ አሐተ በትረ እሁቦ ለወልድከ በእንተ ዳዊት ገብርየ ወበእንተ ኢየሩሳሌም ሀገርየ እንተ ኀረይኩ ።,"Howbeit I will not rend away all the kingdom; but will give one tribe to thy son for David my servant's sake, and for Jerusalem's sake which I have chosen." +ኢዮአብና እስራኤልም ሁሉ የኤዶምያስን ወንድ ሁሉ እስኪገድሉ ድረስ ስድስት ወር በዚያ ተቀምጠው ነበርና ዳዊት በኤዶምያስ በነበረ ጊዜ፥ የሠራዊቱም አለቃ ኢዮአብ ተወግተው የሞቱትን ሊቀብር በወጣ ጊዜ፥ የኤዶምያስንም ወንድ ሁሉ በገደለ ጊዜ፥,ወአቀመ እግዚአብሔር ሰይጣነ ላዕለ ሰሎሞን አዴርሃ ኤዶማዊ ወኤሴሮም ወልደ ኤልያዳሔ ዘእምነ ረምማቴር ወአድረዓዘር ንጉሠ ሱባ እግዚኡ ወተጋብኡ ምስሌሁ ዕደው ወውእቱ መልአከ ማዕሌት ወአስተጋብኣ ለደማስቆ ወኮነ ሰይጣን ላዕለ እስራኤል በኵሉ መዋዕለ ሰሎሞን ወአዴር ኤዶማዊ እምነ ዘመደ መንግሥት ዘኤዶምያስ ውእቱ ።,"And the LORD stirred up an adversary unto Solomon, Hadad the Edomite: he was of the king's seed in Edom." +ሃዳድ ገና ብላቴና ሳለ ሃዳድና ከእርሱ ጋር ጥቂቶቹ ከኤዶምያስ ሰዎች የሆኑ የአባቱ ባሪያዎች ወደ ግብጽ ኰብልለው ነበር።,ወአመ ሠረዎሙ ዳዊት ለኤዶም አመ ሖረ ኢዮአብ መልአከ ኅይሉ ለዳዊት ከመ ይ��ብሮሙ ለቅቱላን ቀተለ ኵሎ ተባዕቶሙ ለኤዶምያስ ።,"For it came to pass, when David was in Edom, and Joab the captain of the host was gone up to bury the slain, after he had smitten every male in Edom;" +ከምድያምም ተነሥተው ወደ ፋራን መጡ፤ ከእነርሱም ጋር ከፋራን ሰዎች ወሰዱ፥ ወደ ግብጽም መጡ፥ ወደ ግብጽም ንጉሥ ወደ ፈርዖን ዘንድ ገቡ፤ እርሱም ቤት ሰጥቶ ቀለብ ዳረገው፥ ምድርም ሰጠው።,እስመ ፮አውራኀ ነበረ ህየ ኢዮአብ ወኵሉ እስራኤል ምስሌሁ ውስተ ኤዶምያስ እስከ ሠረወ ኵሎ ተባዕቶሙ ለኤዶምያስ ።,"(For six months did Joab remain there with all Israel, until he had cut off every male in Edom:)" +የሚስቱንም የእቴጌይቱን የቴቄምናስን እኅት እስኪያጋባው ድረስ ሃዳድ በፈርዖን ፊት እጅግ ባለምዋል ሆነ።,ወአምሠጠ ውእቱ አዴር ወኵሉ ደቀ አቡሁ ምስሌሁ ሰብአ ኤዶምያስ ወቦኡ ውስተ ግብጽ ወአዴርሰ ሕፃን ንኡስ ውእቱ ።,"That Hadad fled, he and certain Edomites of his father's servants with him, to go into Egypt; Hadad being yet a little child." +የቴቄምናስ እኅት ጌንባትን ወለደችለት፥ ቴቄምናስም በፈርዖን ቤት አሳደገችው፤ ጌንባትም በፈርዖን ቤት በፈርዖን ልጆች መካከል ነበረ።,ወተንሥኡ ዕደው እምነ ኤዶምያስ ሀገር ወሖሩ ውስተ ፋራን ወነሥኡ ዕደወ ምስሌሆሙ ወሖሩ ኀበ ፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ወቦአ አዴር ኀበ ፈርዖን ወወሀቦ ቤተ ወአዘዘ ሎቱ ሲሳዮ ።,"And they arose out of Midian, and came to Paran: and they took men with them out of Paran, and they came to Egypt, unto Pharaoh king of Egypt; which gave him an house, and appointed him victuals, and gave him land." +ሃዳድም በግብጽ ሳለ ዳዊት ከአባቶቹ ጋር እንዳንቀላፋ፥ የሠራዊቱም አለቃ ኢዮአብ እንደ ሞተ በሰማ ጊዜ፥ ሃዳድ ፈርዖንን። ወደ አገሬ እሄድ ዘንድ አሰናብተኝ አለው።,ወረከበ አዴር ሞገሰ በቅድመ ፈርዖን ፈድፋደ ወወሀቦ ብእሲት እኅታ ለብእሲቱ እንተ ትልህቃ ለቴቄምናስ ።,"And Hadad found great favour in the sight of Pharaoh, so that he gave him to wife the sister of his own wife, the sister of Tahpenes the queen." +ፈርዖንም። እነሆ፥ ከእኔ ዘንድ ወደ አገርህ መሄድ የፈለግህ ምን አጥተህ ነው? አለው። እርሱም። አንዳች አላጣሁም፤ ነገር ግን ልሂድ ብሎ መለሰ። ሃዳድም ወደ አገሩ ተመለሰ፥ ሃዳድም ያደረገው ክፉ ነገር ይህ ነው፤ እስራኤልን አስጨነቀ፥ በኤዶምያስም ላይ ነገሠ።,ጋንሌትሃ ወለደት ወሐጸነቶ ቴቄምናስ ምስለ ደቂቀ ፈርዖን ወነበረ ጋኔቤት ማእከሎሙ ለደቂቀ ፈርዖን ።,"And the sister of Tahpenes bare him Genubath his son, whom Tahpenes weaned in Pharaoh's house: and Genubath was in Pharaoh's household among the sons of Pharaoh." +እግዚአብሔርም ደግሞ ከጌታው ከሱባ ንጉሥ ከአድርአዛር የኰበለለውን የኤልያዳን ልጅ ሬዞንን ጠላት አድርጎ አስነሣበት።,ወሰምዐ አዴር ከመ ሰከበ ዳዊት ምስለ አበዊሁ ወከመ ሞተ ኢዮአብኒ መልአከ ኀይሉ ወይቤሎ አዴር ለፈርዖን ፈንወኒ ወእእቱ ብሔርየ ።,"And when Hadad heard in Egypt that David slept with his fathers, and that Joab the captain of the host was dead, Hadad said to Pharaoh, Let me depart, that I may go to mine own country." +ዳዊትም የሱባን ሰዎች በገደለ ጊዜ ሬዞን ሰዎችን ሰብስቦ የጭፍራ አለቃ ሆነ፤ ወደ ደማስቆም ሄዱ፥ በዚያም ተቀመጡ፤ በደማስቆም ላይ አነገሡት።,ወይቤሎ ፈርዖን ምንተ አኀጣእኩከ እምአመ ምስሌየ ሀለውከ ከመ ተፍቅድ ትሖር እምነ ብሔርየ ተአቱ ብሔረከ ወይቤሎ አዴር አልቦ ፤ ዳእሙ ፈንዎ ፈንወኒ ወአተወ አዴር ብሔሮ ወዛቲ ይእቲ እኪት እንተ ገብረ አዴር ተዐገሎሙ ለእስራኤል ወነግሠ ላዕለ ምድረ ኤዶም ።,"Then Pharaoh said unto him, But what hast thou lacked with me, that, behold, thou seekest to go to thine own country? And he answered, Nothing: howbeit let me go in any wise." +ሃዳድም ካደረገው ክፋት ሌላ በሰሎሞን ዘመን ሁሉ የእስራኤል ጠላት ነበረ።,ወኢዮርብዓም ወልደ ናባጥ ኤፍራታዊ ዘእምነ ሶርያ ወልደ ብእሲት መበለተ ገብረ ሰሎሞን ።,"And God stirred him up another adversary, Rezon the son of Eliadah, which fled from his lord Hadadezer king of Zobah:" +ከሳሪራ አገር የሆነ የሰሎሞን ባሪያ የኤፍሬማዊው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም በንጉሡ ላይ ዐመፀ፤ እናቱም ጽሩዓ የተባለች ባልቴት ሴት ነበረች።,ወዝንቱ ውእቱ ግብር ዘገብረ አንሥአ እዴሁ ላዕለ ሰሎሞን ወሰሎሞንሰ ንጉሥ ሐነጸ ጸናፌ ጥቅመ ወፈጸመ ቅጽረ ሀገረ ዳዊት አቡሁ ።,"And he gathered men unto him, and became captain over a band, when David slew them of Zobah: and they went to Damascus, and dwelt therein, and reigned in Damascus." +በንጉሡም ያመፀበት ምክንያት ይህ ነው፤ ሰሎሞን ሚሎን ሠራ፥ የአባቱንም የዳዊትን ከተማ ሰባራውን ጠገነ።,ወኢዮርብዓም ብእሲ ጽኑዕ ውእቱ ወኀያል ወርእዮ ሰሎሞን ለውእቱ ወልድ ከመ ውእቱ ብእሲ ውስተ ግብር ወሤሞ ላዕለ አርሶስ በቤተ ዮሴፍ ።,"And he was an adversary to Israel all the days of Solomon, beside the mischief that Hadad did: and he abhorred Israel, and reigned over Syria." +ኢዮርብዓምም ጽኑዕ ኃያል ሰው ነበረ፤ ሰሎሞንም ጕልማሳው በሥራ የተመሰገነ መሆኑን ባየ ጊዜ በዮሴፍ ነገድ ሥራ ሁሉ ላይ ሾመው።,ወእምዝ ወፅአ ኢዮርብዓም እምኢየሩስሌም በእማንቱ መዋዕል ወረከቦ አኪያ ሴሎናዊ ነቢይ በውስተ ፍኖት ወአግኀሦ እምነ ፍኖት ወአኪያሰ ይለብስ ልብሰ ሐዲሰ ወክልኤሆሙ ውስተ ሐቅል ሀለዉ ።,"And Jeroboam the son of Nebat, an Ephrathite of Zereda, Solomon's servant, whose mother's name was Zeruah, a widow woman, even he lifted up his hand against the king." +በዚያን ጊዜም ኢዮርብዓም ከኢየሩሳሌም በወጣ ጊዜ ሴሎናዊው ነቢዩ አኪያ በመንገድ ላይ ተገናኘው፤ አኪያም አዲስ ልብስ ለብሶ ነበር ሁለቱም በሜዳው ለብቻቸው ነበሩ።,ወነሥአ አክያ ልብሰ ሐዲሰ በላዕሌሁ ወሠጠጦ ፲ወ፪ሥጠተ ።,"And this was the cause that he lifted up his hand against the king: Solomon built Millo, and repaired the breaches of the city of David his father." +አኪያም የለበሰውን አዲስ ልብስ ይዞ ከአሥራ ሁለት ቈራረጠው።,ወይቤሎ ለኢዮርብዓም ንሣእ ለከ ፲ሥጠተ እስመ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ናሁአ አነአ እኔፅራ ለመንግሥት እምነ እደ ሰሎሞን ወእሁበከ ፲በትረ ።,"And the man Jeroboam was a mighty man of valour: and Solomon seeing the young man that he was industrious, he made him ruler over all the charge of the house of Joseph." +ኢዮርብዓምንም አለው። አሥር ቍራጭ ውሰድ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ከሰሎሞን እጅ መንግሥቱን እቀድዳለሁ፥ አሥሩንም ነገዶች እሰጥሃለሁ፤,ወሎቱሰ ፪በትር ይኩኖ በእንተ ዳዊት ገብርየ ወበእንተ ኢየሩሳሌም ሀገር እንተ ኀረይኩ ኪያሃ እምነ ኵሉ አህጉረ እስራኤል ።,"And it came to pass at that time when Jeroboam went out of Jerusalem, that the prophet Ahijah the Shilonite found him in the way; and he had clad himself with a new garment; and they two were alone in the field:" +ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊት ከእስራኤልም ነገድ ስለ መረጥኋት ከተማ ስለ ኢየሩሳሌም ግን አንድ ነገድ ይቀርለታል፤,እስመ ኀደገኒ ወገብረ ለአስጠራጤ ርኵሶሙ ለሲዶና ወለከሞስ አማልክተ ሞአብ ወለንጉሦሙ ለደቂቀ አሞን ኀስረ ወኢሖረ በፍናዊየ ከመ ይግበር ጽድቀ በቅድሜየ ከመ ዳዊት አቡሁ ።,"And Ahijah caught the new garment that was on him, and rent it in twelve pieces:" +ጥለውኛልና፥ ለሲዶናውያንም አምላክ ለአስታሮት፥ ለሞዓብም አምላክ ለካሞሽ፥ ለአሞንም ልጆች አምላክ ለሚልኮም ሰግደዋልና፥ አባቱም ዳዊት እንዳደረገ በፊቴ ቅን ነገር ያደርጉ ዘንድ፥ ሥርዓቴንና ፍርዴንም ይጠብቁ ዘንድ በመንገዴ አልሄዱምና።,ወኢይነሥእ ኵሎ መንግሥተ እምነ እዴሁ እስመ ግዘተ እትዋገዝ በኵሉ መዋዕለ ሕይወቱ ።,"And he said to Jeroboam, Take thee ten pieces: for thus saith the LORD, the God of Israel, Behold, I will rend the kingdom out of the hand of Solomon, and will give ten tribes to thee:" +መንግሥቱንም ሁሉ ከእጁ አልወስድም፤ ትእዛዜንና ሥርዓቴን ስለ ጠበቀው ስለ መረጥሁት ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊት ግን በዕድሜው ሁሉ አለቃ አደርገዋለሁ።,ወእነሥእ መንግሥተ እምነ እደ ወልዱ ወእሁበከ ለከ ፲በትረ ።,"(But he shall have one tribe for my servant David's sake, and for Jerusalem's sake, the city which I have chosen out of all the tribes of Israel:)" +መንግሥቱንም ከልጁ እጅ እወስዳለሁ፥ ለአንተም አሥሩን ነገድ እሰጥሃለሁ።,ወእሁብ ለወልዱ ፪በትረ ከመ ይኩን ንብረቱ ለዳዊት ገብርየ በቅድሜየ በኵሉ መዋዕል በኢየሩሳሌም ሀገር እንተ ኀረይኩ ከመ እሢም ስምየ ህየ ውስቴታ ።,"Because that they have forsaken me, and have worshipped Ashtoreth the goddess of the Zidonians, Chemosh the god of the Moabites, and Milcom the god of the children of Ammon, and have not walked in my ways, to do that which is right in mine eyes, and to keep my statutes and my judgments, as did David his father." +ስሜንም ባኖርሁባት በዚያች በመረጥኋት ከተማ በኢየሩሳሌም ለባሪያዬ ለዳዊት በፊቴ ሁልጊዜ መብራት ይሆንለት ዘንድ ለልጁ አንድ ነገድ እሰጠዋለሁ።,ወኪያከ ኣነሥእ ወኣነግሥ ላዕለ እለ ተርፋ በነፍስከ ወአንተ ትከውን ንጉሠ ላዕለ እስራኤል ።,"Howbeit I will not take the whole kingdom out of his hand: but I will make him prince all the days of his life for David my servant's sake, whom I chose, because he kept my commandments and my statutes:" +አንተንም እወስድሃለሁ፥ ነፍስህም በወደደችው ሁሉ ላይ ትነግሣለች፥ በእስራኤልም ላይ ንጉሥ ትሆናለህ።,ወእመ ዐቀብከ ኵሎ ዘአዘዝኩከ ወሖርከ በፍኖትየ ወገበርከ ጽድቀ በቅድሜየ ከመ ትዕቀብ ሕግየ ወትእዛዝየ በከመ ገብረ ዳዊት ገብርየ ወእሄሉ ምስሌከ ወአሐንጽ ለከ ቤተ ምእመነ በከመ ሐነጽኩ ለዳዊት ።,"But I will take the kingdom out of his son's hand, and will give it unto thee, even ten tribes." +ባሪያዬም ዳዊት እንዳደረገ፥ ያዘዝሁህን ሁሉ ብትሰማ፥ በመንገዴም ብትሄድ፥ በፊቴም የቀናውን ብታደርግ፥ ሥርዓቴንና ትእዛዜን ብትጠብቅ፥ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፥ ለዳዊትም እንደ ሠራሁለት ጽኑ ቤት እሠራልሃለሁ፥ እስራኤልንም ለአንተ እሰጥሃለሁ።,ወፈቀደ ሰሎሞን ይቅትሎ ለኢዮርብአም ወሖረ ወተኀጥአ ብሔረ ግብጽ ኀበ ሱስቀም ንጉሀሠ ግብጽ ወነበረ ውስተ ግብጽ እስከ ሞተ ሰሎሞን ።,"And unto his son will I give one tribe, that David my servant may have a light alway before me in Jerusalem, the city which I have chosen me to put my name there." +ስለዚህም የዳዊትን ዘር አስጨንቃለሁ፤ ነገር ግን በዘመን ሁሉ አይደለም።,ወኵሉ ነገሩ ለሰሎሞን ወኵሎ ዘገብረ ወኵሉ ጥበቡ ወዘሂ ተረፈ ናሁ ዝንቱ ውእቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነገረ መዋዕሊሁ ።,"And I will take thee, and thou shalt reign according to all that thy soul desireth, and shalt be king over Israel." +ሰሎሞንም ኢዮርብዓምን ሊገድለው ወደደ፤ ኢዮርብዓምም ተነሥቶ ወደ ግብጽ ኰበለለ፥ ወደ ግብጽም ንጉሥ ወደ ሺሻቅ መጣ፥ ሰሎሞንም እስኪሞት ድረስ በግብጽ ተቀመጠ።,ወመዋዕለ ነግሠ ሰሎሞን በኢየሩሳሌም ፵ዓመተ ።,"And it shall be, if thou wilt hearken unto all that I command thee, and wilt walk in my ways, and do that is right in my sight, to keep my statutes and my commandments, as David my servant did; that I will be with thee, and build thee a sure house, as I built for David, and will give Israel unto thee." +የቀረውም የሰሎሞን ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ ጥበቡም፥ እነሆ፥ በሰሎሞን ታሪክ መጽሐፍ ተጽፎአል።,ወሰከበ ሰሎሞን ምስለ አበዊሁ ወቀበርዎ ውስተ ሀገረ ዳዊት አቡሁ ። ወኮነ ሶበ ሰምዐ ኢዮርብዓም ወልደ ናባጥ እንዘ ዓዲሁ ውስተ ግብጽ ሀለወ በከመ ጐየ እምገጹ ለሰሎሞን ወነበረ ውስተ ግብጽ ይትመሐፀን ወተንሥአ ወመጽአ ውስተ ሀገሩ ውስተ ምድረ ሳሪራ እንተ በደብረ ኤፍሬም ።,"And I will for this afflict the seed of David, but not for ever." +ሰሎሞንም በኢየሩሳሌም በእስራኤል ሁሉ ላይ የነገሠበት ዘመን አርባ ዓመት ነበረ።,ወንጉሥ ሰሎሞን ሰከበ ምስለ አበዊሁ ወነግሠ ሮብዓም ወልዱ ህየንቴሁ ።,"Solomon sought therefore to kill Jeroboam. And Jeroboam arose, and fled into Egypt, unto Shishak king of Egypt, and was in Egypt until the death of Solomon." +የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም በነገሠ በአሥራ ስምንተኛው ዓመት አብያም በይሁዳ ላይ ንጉሥ ሆነ።,አመ፲ወ፰ዓመት እምዘ ነግሠ ኢዮራብዓም ወልደ ናባጥ ወነግሠ አብያ ወልዱ ለሮብዓም ላዕለ ይሁዳ ።,Now in the eighteenth year of king Jeroboam the son of Nebat reigned Abijam over Judah. +በኢየሩሳሌምም ሦስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም መዓካ የተባለች የአቤሴሎም ልጅ ነበረች።,፮ዓመተ ነግሠ ወስማ ለእሙ አውምሐክ ወለተ አበሴሎም ።,"Three years reigned he in Jerusalem. And his mother's name was Maachah, the daughter of Abishalom." +ከእርሱ አስቀድሞ ባደረገው በአባቱ ኃጢአት ሁሉ ሄደ፤ ልቡም እንደ አባቱ እንደ ዳዊት ልብ ከአምላኩ ከእግዚአብሔር ጋር ፍጹም አልነበረም።,ወሖረ በኀጢአተ አቡሁ ዘገብረ እምቅድሜሁ ወኢኮነ ልቡ ፍጹመ በቅድመ እግዚአብሔር አምላኩ ከመ ልበ ዳዊት አቡሁ ።,"And he walked in all the sins of his father, which he had done before him: and his heart was not perfect with the LORD his God, as the heart of David his father." +ነገር ግን ልጁን ከእርሱ በኋላ ያስነሣ ዘንድ፥ ኢየሩሳሌምንም ያጸና ዘንድ አምላኩ እግዚአብሔር ስለ ዳዊት በኢየሩሳሌም መብራት ሰጠው፤,እስሙ በእንተ ዳዊት አቡሁ ረሰየ ሎቱ እግዚአብሔር ተረፈ ከመ ይቁሙ ደቂቁ እምድኅሬሁ ወከመ ያቅማ ለኢየሩሳሌም ።,"Nevertheless for David's sake did the LORD his God give him a lamp in Jerusalem, to set up his son after him, and to establish Jerusalem:" +ዳዊት በዘመኑ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አድርጎ ነበርና፥ ካዘዘውም ነገር ሁሉ ፈቀቅ አላለም ነበርና።,እስመ ገብረ ዳዊት ጽድቀ ቅድመ እግዚአብሔር ወኢተግሕሠ እምኵሉ ዘአዘዞ በኵሉ መዋዕለ ሕይወቱ ።,"Because David did that which was right in the eyes of the LORD, and turned not aside from any thing that he commanded him all the days of his life, save only in the matter of Uriah the Hittite." +በኢዮርብዓምና በሮብዓም ልጅ በአብያም መካከል በዘመኑ ሁሉ ጠብ ነበረ።,ወዝኒ ዘተረፈ ነገሩ ለአብዩ ወኵሉ ግብሩ ናሁ ውእቱ ዝንቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነቢያት መዋዕሊሆሙ ለነገሥተ ይሁዳ ፤ ወቀትል ማእከሎሙ ለአብዩ ወማእከለ ኢዮራብዓም ።,And there was war between Rehoboam and Jeroboam all the days of his life. +የቀረውም የአብያም ነገር፥ ያደርገውም ሁሉ፥ በይሁዳ ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? በአብያምና በኢዮርብዓምም መካከል ሰልፍ ነበረ።,ወሰከበ አብዩ ምስለ አበዊሁ አመ ፳ወ፬ዓመቲሁ ለኢዮርብዓም ወቀበርዎ ኀበ አበዊሁ ውስተ ሀገረ ዳዊት ወነግሠ አሳ ወልዱ ህየንቴሁ ።,"Now the rest of the acts of Abijam, and all that he did, are they not written in the book of the chronicles of the kings of Judah? And there was war between Abijam and Jeroboam." +አብያምም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በዳዊትም ከተማ ቀበሩት። ልጁም አሳ በፋንታው ነገሠ።,አመ ፳ወ፬ዓመተ መንግሥቱ ለኢዮራብዓም ንጉሠ እስራኤል ነግሠ አሳ ለይሁዳ ።,And Abijam slept with his fathers; and they buried him in the city of David: and Asa his son reigned in his stead. +በእስራኤል ንጉሥ በኢዮርብዓም በሀያኛውም ዓመት አሳ በይሁዳ ላይ ነገሠ።,፵ወ፩ዓመተ ነግሠ በኢየሩሳሌም ወስማ ለእሙ ሐና ወለተ አበሴሎም ።,And in the twentieth year of Jeroboam king of Israel reigned Asa over Judah. +በኢየሩሳሌምም አርባ አንድ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም መዓካ የተባለች የአቤሴሎም ልጅ ነበረች።,ወገብረ አሳ ጽድቀ ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ዳዊት አቡሁ ።,"And forty and one years reigned he in Jerusalem. And his mother's name was Maachah, the daughter of Abishalom." +አሳ እንደ አባቱ እንደ ዳዊት በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አደረገ።,ወአሰሰለ ኵሎ አምሳለ አማልክት እምነ ብሔር ወሰዐረ ኵሎ ኦማልክተ ዘገብሩ አበዊሁ ።,"And Asa did that which was right in the eyes of the LORD, as did David his father." +ከአገሩም ሰዶማውያንን አስወገደ፥ አባቶቹም ያደረጉትን ጣዖታትን ሁሉ አራቀ።,ወሰዐራ ለሐና እሙ እምውስተ ምኵናና እስመ አኅበረት በኵለሄ ከመ ያምልኩ ምሕራመ ዖም ወአግዘሞ አሳ ���ዖማ ወአውዐዮ በእሳት በውስተ ፈለገ ቄድሮን ።,"And he took away the sodomites out of the land, and removed all the idols that his fathers had made." +በማምለኪያ ዐፀድ ጣዖት ስለሠራች እናቱን መዓካን እቴጌ እንዳትሆን ሻራት፤ ጣዖትዋንም ሰበረው፥ በቄድሮንም ፈፋ አጠገብ አቃጠለው።,ወዘሰ ውስተ አድባር ኢያሰስለ ወባሕቱ ልቡ ለአሳ ፍጹም ምስለ እግዚአብሔር አምላኩ በኵሉ መዋዕሊሁ ።,"And also Maachah his mother, even her he removed from being queen, because she had made an idol in a grove; and Asa destroyed her idol, and burnt it by the brook Kidron." +ነገር ግን በኮረብቶች ላይ ያሉትን መስገጃዎች አላራቀም፤ የአሳ ልብ ግን በዘመኑ ሁሉ ከእግዚአብሔር ጋር ፍጹም ነበረ።,ወአብአ አዕማደ አቡሁ ወአዕማደ ዚአሁኒ አብአ ለቤተ እግዚአብሔር ዘወርቅ ወዘብሩር ወንዋዮኒ ።,But the high places were not removed: nevertheless Asa's heart was perfect with the LORD all his days. +አባቱ የቀደሰውንና እርሱም የቀደሰውን ወርቅና ብር ዕቃውንም ወደ እግዚአብሔር ቤት አገባው።,ወነበሩ እንዘ ይትቃተሉ አሳ ወበአስ ንጉሠ እስራኤል በኵሉ መዋዕሊሆሙ ።,"And he brought in the things which his father had dedicated, and the things which himself had dedicated, into the house of the LORD, silver, and gold, and vessels." +በአሳና በእስራኤል ንጉሥ በባኦስ መካከል በዘመናቸው ሁሉ ሰልፍ ነበረ።,ወዐርገ ባእስ ንጉሠ እስራኤል ውስተ ይሁዳ ወሐነጻ ለራማ ከመ ኢይርክብ ሙባአ ወሙፃአ አሳ ንጉሠ ይሁዳ እንተ ህየ ።,And there was war between Asa and Baasha king of Israel all their days. +የእስራኤልም ንጉሥ ባኦስ በይሁዳ ላይ ወጣ፤ ከይሁዳ ንጉሥ ከአሳ ዘንድ ማንም እንዳይወጣ ወደ እርሱም ማንም እንዳይገባ አድርጎ ራማን ሠራ።,ወነሥአ አሳ ወርቀ ወብሩረ ዘተረክበ ውስተ መዛግብተ ቤተ ንጉሥ ወወሀቦሙ ለደቁ ወፈነዎሙ ለደቁ አሳ ንጉሥ ኀበ ወልደ አዴር ወልደ ጣዴርማን ወልደ አዚን ንጉሠ ሶርያ ዘይነብር ውስተ ደማስቆ እንዘ ይብል ፤ አቅምአ ።,"And Baasha king of Israel went up against Judah, and built Ramah, that he might not suffer any to go out or come in to Asa king of Judah." +አሳም በእግዚአብሔር ቤትና በንጉሥ ቤት መዛግብት የቀረውን ብርና ወርቅ ሁሉ ወስዶ በባሪያዎቹ እጅ ሰጣቸው፤ ንጉሡም አሳ በደማስቆ ለተቀመጠው ለአዚን ልጅ ለጠብሪሞን ልጅ ለሶርያ ንጉሥ ለወልደ አዴር።,ኪዳንአ ማእከሌየ ወማእከሌከ ወማእከለ አቡከ ወማእከለ አቡየ ወናሁ ፈነውኩ ለከ አምኃከ ወርቀ ወብሩረ ፤ አኅድግ ኪዳነ ዘምስለ በአስ ንጉሠ እስራኤል ወይሖርአ እምላዕሌየአ ።,"Then Asa took all the silver and the gold that were left in the treasures of the house of the LORD, and the treasures of the king's house, and delivered them into the hand of his servants: and king Asa sent them to Benhadad, the son of Tabrimon, the son of Hezion, king of Syria, that dwelt at Damascus, saying," +በእኔና በአንተ መካከል በአባቴና በአባትህም መካከል ቃል ኪዳን ጸንቶአል፤ እነሆ፥ ብርና ወርቅ ገጸ በረከት ሰድጄልሃለሁ፤ እርሱ ከእኔ ዘንድ እንዲርቅ ሄደህ ከእስራኤል ንጉሥ ከባኦስ ጋር ያለህን ቃል ኪዳን አፍርስ ብሎ ሰደደ።,ወሰምዖ ወልደ አዴር ንጉሥ ወኦሆአ ይቤሎ ወፈነወ መላእክተ ኀይሉ ላዕለ አህጉረ እስራኤል ወቀተለ ኤናን ወዳን ወአበሜላሕ ወኵሎ ኪሮተ እስከ ኵሉ ምድረ ንፍታሌም ።,"There is a league between me and thee, and between my father and thy father: behold, I have sent unto thee a present of silver and gold; come and break thy league with Baasha king of Israel, that he may depart from me." +ወልደ አዴርም ለንጉሡ ለአሳ እሺ አለው፤ የሠራዊቱንም አለቆች በእስራኤል ከተሞች ላይ ሰድዶ ዒዮንንና ዳንን፥ አቤልቤት መዓካንና ኪኔሬትን ሁሉ የንፍታሌምንም አገር ሁሉ መታ።,ወሶበ ሰምዐ በአስ ኀደጋ ሐኒጾታ ለርኅማ ወአተወ ውስተ ተርሳ ።,"So Benhadad hearkened unto king Asa, and sent the captains of the hosts which he had against the cities of Israel, and smote Ijon, and Dan, and Abelbethmaachah, and all Cinneroth, with all the land of Naphtali." +ባኦስም ያ��� በሰማ ጊዜ ራማን መሥራት ትቶ በቴርሳ ተቀመጠ።,ወአዘዘ አሳ ንጉሥ ለኵሉ ይሁዳ በኤናቃም ወነሥኡ ኵሎ እበኒሃ ለራማ ወዕፀዊሃ ዘሐነጸ በአስ ወሐነጸ ቦሙ አሳ ንጉሥ ኵሎ ወግረ ብንያም ወሰቆጵያን ።,"And it came to pass, when Baasha heard thereof, that he left off building of Ramah, and dwelt in Tirzah." +ንጉሡም አሳ በይሁዳ ሁሉ ላይ አዋጅ ነገረ፤ ማንም ነጻ አልነበረም፤ ባኦስም የሠራበትን የራማን ድንጋይና እንጨት ወሰዱ፥ ንጉሡም አሳ የብንያምን ጌባንና ምጽጳን ሠራበት።,ወኵሉ ኀይሉ ዘገብረ ናሁ ዝንቱ ውእቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነዚያት መዋዕለ መንግሥተ ይሁዳ ፤ ወአመ መዋዕለ ልህቀ ደወየ እገሪሁ ።,"Then king Asa made a proclamation throughout all Judah; none was exempted: and they took away the stones of Ramah, and the timber thereof, wherewith Baasha had builded; and king Asa built with them Geba of Benjamin, and Mizpah." +የቀረውም የአሳ ነገር ሁሉ፥ ጭከናውም ሁሉ፥ ያደረገውም ሁሉ፥ የሠራቸውም ከተሞች፥ በይሁዳ ነገሥት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? ነገር ግን በሸመገለ ጊዜ እግሮቹ ታመሙ።,ወሰከበ አሳ ምስለ አበዊሁ ወቀበርዎ ምስለ አበዊሁ ውስተ ሀገረ ዳዊት አቡሁ ወነግሠ ዮሳፍጥ ወልዱ ህየንቴሁ ።,"The rest of all the acts of Asa, and all his might, and all that he did, and the cities which he built, are they not written in the book of the chronicles of the kings of Judah? Nevertheless in the time of his old age he was diseased in his feet." +አሳም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በአባቱም በዳዊት ከተማ ከአባቶቹ ጋር ተቀበረ። ልጁም ኢዮሣፍጥ በፋንታው ነገሠ።,ወለእስራኤል ነግሠ ናባጥ ወልደ ኢዮራብዓም አመ ፪ዓመተ መንግሥቱ ለአሳ ንጉሠ ይሁዳ ወነግሠ ለእስራኤል ፪ዓመተ ።,"And Asa slept with his fathers, and was buried with his fathers in the city of David his father: and Jehoshaphat his son reigned in his stead." +በይሁዳም ንጉሥ በአሳ በሁለተኛው ዓመት የኢዮርብዓም ልጅ ናዳብ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ በእስራኤልም ላይ ሁለት ዓመት ነገሠ።,ወገብረ እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር ወሖረ በፍኖተ አቡሁ ወበጌጋዩ በዘአስሐቶሙ ለእስራኤል ።,"And Nadab the son of Jeroboam began to reign over Israel in the second year of Asa king of Judah, and reigned over Israel two years." +በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ፥ በአባቱም መንገድ እስራኤልንም ባሳተበት ኃጢአት ሄደ።,ወዐገቶሙ በአስ ወልደ አኪያ በቤተ በለዓን ወቀተሎ በገባቶን ዘኢሎፍሊ ወናበጥሰ ወኵሉ እስራኤል እንዘ ይነብሩ ውስተ ገባቶን ፤,"And he did evil in the sight of the LORD, and walked in the way of his father, and in his sin wherewith he made Israel to sin." +ከይሳኮርም ቤት የሆነ የአኪያ ልጅ ባኦስ ተማማለበት፤ ናዳብና እስራኤልም ሁሉ ገባቶንን ከብበው ነበርና ባኦስ በፍልስጥኤም አገር ባለው በገባቶን ገደለው።,ቀተሎ በአስ አመ ሣልስት ዓመተ መንግሥቱ ለአሳ ወልደ አብዩ ንጉሠ ይሁዳ ወነግሠ ህየንቴሁ ።,"And Baasha the son of Ahijah, of the house of Issachar, conspired against him; and Baasha smote him at Gibbethon, which belonged to the Philistines; for Nadab and all Israel laid siege to Gibbethon." +በይሁዳ ንጉሥ በአሳ በሦስተኛው ዓመት ባኦስ ናዳብን ገደለው፥ በፋንታውም ነገሠ።,ወእምድኅረ ነግሠ ቀተለ ኵሎ ቤተ ኢዮራብዓም ወኢያትረፈ ኵሎ በነፍስ ለቤተ ኢዮራብዓም እስከ ሠረዎሙ በከመ ቃለ እግዚአብሔር ዘነበበ በእዴሁ ለገብረ እግዚአብሔር አኪያ ሰሎናዊ ፤,"Even in the third year of Asa king of Judah did Baasha slay him, and reigned in his stead." +ንጉሥም በሆነ ጊዜ የኢዮርብዓምን ቤት ሁሉ መታ፤ ኢዮርብዓምም ስለ ሠራው ኃጢአት፥ እስራኤልንም ስላሳተበት፥ የእስራኤልንም አምላክ እግዚአብሔርን ስላስቈጣበት ማስቈጫ፥ በባሪያው በሴሎናዊው በአኪያ እጅ እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል፥ እስኪያጠፋው ድረስ ከኢዮርብዓም አንድ ትንፋሽ ያለው አላስቀረም።,በእንተ ጌጋዩ ለኢዮራብዓም ዘአስሐቶሙ ለእስራኤል ወበእንተ ወሕኮቱ ዘአምዕዖ ለ���ግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ።,"And it came to pass, when he reigned, that he smote all the house of Jeroboam; he left not to Jeroboam any that breathed, until he had destroyed him, according unto the saying of the LORD, which he spake by his servant Ahijah the Shilonite:" +የቀረውም የናዳብ ነገርና ያደረገው ሁሉ፥,ወኵሉ ነገሩ ለናባጥ ወኵሉ ዘገብረ ናሁ ውእቱ ዝንቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነቢያት መዋዕለ መንግሥተ እስራኤል ።,"Because of the sins of Jeroboam which he sinned, and which he made Israel sin, by his provocation wherewith he provoked the LORD God of Israel to anger." +በይሁዳም ንጉሥ በአሳ በሦስተኛው ዓመት የአኪያ ልጅ ባኦስ በእስራኤል ሁሉ ላይ በቴርሳ ንጉሥ ሆኖ ሀያ አራት ዓመት ነገሠ።,ወአመ ሣልስ ዓመተ መንግሥቱ ለአሳ ንጉሠ ይሁዳ ነግሠ በአስ ወልደ አኪያ ለእስራኤል በተርሳ ፳ወ፬ዓመተ ።,"Now the rest of the acts of Nadab, and all that he did, are they not written in the book of the chronicles of the kings of Israel?" +በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ፥ በኢዮርብዓምም መንገድ እስራኤልንም ባሳተበት ኃጢአት ሄደ።,ወገብረ እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር ወሖረ በፍኖተ ኢዮራብዓም ወበጌጋዩ ዘአስሐቶሙ ለእስራኤል ።,And there was war between Asa and Baasha king of Israel all their days. +ሰሎሞንም የእግዚአብሔርን ቤት፥ የንጉሡን ቤትና ሰሎሞን የወደደውን የልቡን አሳብ ሁሉ ሠርቶ በፈጸመ ጊዜ፥,ወእምዝ ሶበ ፈጸመ ሰሎሞን ሐኒጸ ቤተ እግዚአብሔር ወቤተ መንግሥቱ ወኵሉ ግብሩ ዘፈቀደ ሰሎሞን ይግበር ፤,"And it came to pass, when Solomon had finished the building of the house of the LORD, and the king's house, and all Solomon's desire which he was pleased to do," +እግዚአብሔር በገባዖን ለሰሎሞን እንደ ተገለጠለት ዳግመኛ ተገለጠለት።,አስተርአዮ እግዚአብሔር ለሰሎሞን ዳግመ በከመ አስተርአዮ በገባኦን ።,"That the LORD appeared to Solomon the second time, as he had appeared unto him at Gibeon." +እግዚአብሔርም አለው። በፊቴ የጸለይኸውን ጸሎትህንና ልመናህን ሰምቻለሁ፤ ለዘላለምም ስሜ በዚያ ያድር ዘንድ ይህን የሠራኸውን ቤት ቀድሻለሁ፤ ዓይኖቼና ልቤም በዘመኑ ሁሉ በዚያ ይሆናሉ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ሰማዕኩ ጸሎተከ ወስእለተከ ዘሰአልከ ቅድሜየ ወገበርኩ ለከ በከመ ኵሉ ጸሎትከ ወቀደስክዎ ለዝንቱ ቤት ዘሐነጽከ ከመ የሀሉ ስምየ ህየ ለዓለም ወይሄልዋ አዕይንትየ ወልብየ ህየ በኵሉ መዋዕል ።,"And the LORD said unto him, I have heard thy prayer and thy supplication, that thou hast made before me: I have hallowed this house, which thou hast built, to put my name there for ever; and mine eyes and mine heart shall be there perpetually." +ዳዊትም አባትህ በየዋህ ልብና በቅንነት እንደ ሄደ አንተ ደግሞ በፊቴ ብትሄድ፥ ያዘዝሁህንም ሁሉ ብታደርግ፥ ሥርዓቴንም ፍርዴንም ብትጠብቅ፥,ወአንተኒ ለእመ ሖርከ ቅድሜየ ከመ ሖረ ዳዊት በጽድቅ ወበንጽሓ ወበርትዕ በኵሉ መዋዕል ወከመ ትግበር ኵሎ ዘአዘዝኩከ ወትዕቀብ ሕግየ ወትእዛዝየ ፤,"And if thou wilt walk before me, as David thy father walked, in integrity of heart, and in uprightness, to do according to all that I have commanded thee, and wilt keep my statutes and my judgments:" +እኔ። ከእስራኤል ዙፋን ከዘርህ ሰው አታጣም ብዬ ለአባትህ ለዳዊት እንደ ተናገርሁ፥ የመንግሥትህን ዙፋን በእስራኤል ላይ ለዘላለም አጸናለሁ።,ወኣቀውም መንበረ መንግሥትከ ላዕለ እስራኤል ለዓለም በከመ እቤሎ ለዳዊት አቡከ ኢያጠፍእ ብእሴ እምኔከ ዘይሰፍን ለእስራኤል ።,"Then I will establish the throne of thy kingdom upon Israel for ever, as I promised to David thy father, saying, There shall not fail thee a man upon the throne of Israel." +እናንተና ልጆቻችሁ ግን እኔን ከመከትል ብትመለሱ፥ የሰጠኋችሁንም ትእዛዜንና ሥርዓቴን ባትጠብቁ፥ ሄዳችሁም ሌሎችን አማልክት ብታመልኩ፥ ብትሰግዱላቸውም፥,ወእመሰ ተመየጥክሙ ወኀደግሙኒ ወገባእክሙ ድኅሬክሙ አንትሙሂ ወውሉድክሙሂ ወኀደግሙኒ ወኢዐቀብክሙ ትእዛዝየ ወሕግየ ዘወሀብክዎ ለሙሴ በቅድሜክሙ ወሖርክሙ ወተቀነይክሙ ለባዕድ አማልክት ወስገድክሙ ሎሙ ፤,"But if ye shall at all turn from following me, ye or your children, and will not keep my commandments and my statutes which I have set before you, but go and serve other gods, and worship them:" +እስራኤልን ከሰጠኋቸው ምድር አጠፋቸዋለሁ፤ ለስሜም የቀደስሁትን ይህን ቤት ከፊቴ እጥለዋለሁ፤ እስራኤልም በአሕዛብ ሁሉ መካከል ምሳሌና ተረት ይሆናሉ።,ወእደመስሶሙ ለእስራኤል እምነ ምድር እንተ ወሀብክዎሙ ወዘንተኒ ቤተ ዘቀደስኩ ለስምየ እገድፎ እምቅድመ ገጽየ ወይከውን እስራኤል ለሙስና ወለነገር ውስተ ኵሉ አሕዛብ ።,"Then will I cut off Israel out of the land which I have given them; and this house, which I have hallowed for my name, will I cast out of my sight; and Israel shall be a proverb and a byword among all people:" +ከፍ ከፍ ብሎ የነበረውም ይህ ቤት ባድማ ይሆናል፤ በዚያም የሚያልፍ ሁሉ እያፍዋጨ። እግዚአብሔር በዚህ አገርና በዚህ ቤት ስለምን እንዲህ አደረገ? ብሎ ይደነቃል።,ወዝንቱኒ ቤት ዘልዑል ኵሉ ዘየኀልፍ እንተ ኀቤሁ ይደነግፅ ወይትፋጸይ ወይብሉ በበይነ ምንት ገብራ እግዚአብሔር ለዛቲ ምድር ወለዛቲ ቤት ።,"And at this house, which is high, every one that passeth by it shall be astonished, and shall hiss; and they shall say, Why hath the LORD done thus unto this land, and to this house?" +መልሰውም። ከግብጽ ምድር አባቶቻቸውን ያወጣውን አምላካቸውን እግዚአብሔርን ትተው ሌሎችንም አማልክት ስለ ተከተሉ፥ ስለ ሰገዱላቸውም፥ ስለ አመለኩአቸውም፥ ስለዚህ እግዚአብሔር ይህን ክፉ ነገር ሁሉ አመጣባቸው ይላሉ።,ወይብሉ እስመ ኀደግዎ ለእግዚአብሔር አምላኮሙ ዘአውፅኦሙ ለአበዊሆሙ እምነ ግብጽ እምነ ቤተ ቅንየት ወተለዉ አማልክተ ነኪር ወሰገዱ ወተቀንዩ ሎሙ ወበበይነ ዝንቱ አምጽኣ እግዚአብሔር ላዕሌሆሙ ለዛቲ እኪት ። ወይእተ አሚረ አእተዋ ሰሎሞን ለወለተ ፈርዖን ውስተ ቤት ዘሐነጸ ሎቱ በእማንቱ መዋዕል እምነ ሀገረ ዳዊት ።,"And they shall answer, Because they forsook the LORD their God, who brought forth their fathers out of the land of Egypt, and have taken hold upon other gods, and have worshipped them, and served them: therefore hath the LORD brought upon them all this evil." +ሰሎሞንም የእግዚአብሔርን ቤትና የንጉሡን ቤት ሁለቱን ቤቶች የሠራበት ሀያ ዓመት በተፈጸመ ጊዜ፥,በ፳ዓመት ሐነጸ ሰሎሞን ፪አብያተ ቤተ እግዚአብሔር ወቤተ መንግሥቱ ።,"And it came to pass at the end of twenty years, when Solomon had built the two houses, the house of the LORD, and the king's house," +ንጉሡ ሰሎሞን በገሊላ ምድር ያሉትን ሀያ ከተሞች ለኪራም ሰጠው። የጢሮስም ንጉሥ ኪራም የሚሻውን ያህል የዝግባና የጥድ እንጨት የሚሻውንም ያህል ወርቅ ሁሉ ለሰሎሞን ሰጥቶት ነበር።,ወኪራም ንጉሠ ጢሮስ አርድኦ ለሰሎሞን በዕፀወ ቄድሮን ወበዕፀወ ጴውቂኖስ ወበወርቅ ወበኵሉ ዘፈቀደ ወወሀቦ ሰሎሞን ንጉሥ ይአተ አሚረ ለኪራም ፳አህጉረ በውስተ ምድረ ገሊላ ።,"(Now Hiram the king of Tyre had furnished Solomon with cedar trees and fir trees, and with gold, according to all his desire,) that then king Solomon gave Hiram twenty cities in the land of Galilee." +ኪራምም ሰሎሞን የሰጠውን ከተሞች ያይ ዘንድ ከጢሮስ ወጣ፤ ደስም አላሰኙትም።,ወወፅአ ኪራም እምነ ጢሮስ ወሖረ ውስተ ገሊላ ይርአዮን ኪያሆን አህጉረ እለ ወሀቦ ሰሎሞን ወኢአደማሁ ።,And Hiram came out from Tyre to see the cities which Solomon had given him; and they pleased him not. +እርሱም። ወንድሜ ሆይ፥ የሰጠኸኝ እነዚህ ከተሞች ምንድር ናቸው? አለ። እስከ ዛሬም ድረስ የከቡል አገር ተብለው ተጠሩ።,ወይቤሎ ምንትኑ እላ አህጉር እለ ወሀብከኒ አንተ እኁየ ወሰመዮን ወሰነ እስከ ዮም ።,"And he said, What cities are these which thou hast given me, my brother? And he called them the land of Cabul unto this day." +ኪራምም መቶ ሀያ መክሊት ወርቅ ለንጉሡ ላከ።,ወአምጽአ ኪራም ለሰሎሞን ፻ወ፳መካልየ ወርቅ ፤,And Hiram sent to the king sixscore talents of gold. +ንጉሡም ሰሎሞን የእግዚአብሔርን ቤትና የራሱን ቤት፥ ሚሎንም፥ የኢየሩሳሌምንም ቅጥር፥ ሐጾርንም፥ መጊዶንም፥ ጌዝርንም ይሠራ ዘንድ ገባሮችን መልምሎ ነበር።,ወሐመረ በእንተ ዘገብረ ሰሎሞን ንጉሥ በጋሲዮን ዘጋቤር እንተ ምእኃዘ ኤላት እንተ ላዕለ ሐይቀ ባሕር ወምድረ ኤዶም ።,"And this is the reason of the levy which king Solomon raised; for to build the house of the LORD, and his own house, and Millo, and the wall of Jerusalem, and Hazor, and Megiddo, and Gezer." +የግብጽም ንጉሥ ፈርዖን ወጥቶ ጌዝርን ይዞ ነበር፥ በእሳትም አቃጥሎ ነበር፥ በከተማም የኖሩትን ከነዓናውያን ገድሎ ነበር፤ ለልጁም ለሰሎምን ሚስት ትሎት አድርጎ ሰጥቶአት ነበር።,ወፈነወ ኪራም በውስተ ሐመሩ አግብርተ ዚአሁ ዕደወ ኖትያተ እለ ይክሉ ኀዲፈ ባሕር ምስለ አግብርቲሁ ለሰሎሞን ።,"For Pharaoh king of Egypt had gone up, and taken Gezer, and burnt it with fire, and slain the Canaanites that dwelt in the city, and given it for a present unto his daughter, Solomon's wife." +ሰሎሞንም ጌዝርን፥ የታችኛውንም ቤት,ወበጽሑ እስከ ሶፌራ ወነሥኡ እምህየ ፻ወ፳መክሊተ ወአምጽኡ ለሰሎሞን ።,"And Solomon built Gezer, and Bethhoron the nether," +ሰሎሞንም የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን ያወጡ ዘንድ የእስራኤልን ሽማግሌዎችና የነገድ አለቆችን ሁሉ፥ የእስራኤልን ልጆች የአባቶቻቸውን ቤቶች መሳፍንት፥ ንጉሡ ሰሎሞን ወዳለበት ወደ ኢየሩሳሌም ሰበሰባቸው።,ወከመዝ ሰባ ፈጸመ ሰሎሞን ሐኒጸ ቤተ እግዚአብሔር ወቤተ ርእሱ እምድኅረ ፳ዓም ይእተ አሚረ አስተጋብኦሙ ለኵሎሙ ሊቃናተ እስራኤል በጽዮን ከመ ያምጽኣ ለታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር እምነ ህገረ ዳዊት ውስተ ጽዮን ፤,"Then Solomon assembled the elders of Israel, and all the heads of the tribes, the chief of the fathers of the children of Israel, unto king Solomon in Jerusalem, that they might bring up the ark of the covenant of the LORD out of the city of David, which is Zion." +የእስራኤልም ሰዎች ኤታኒም በሚባል በሰባተኛው ወር በበዓሉ ጊዜ ወደ ንጉሡ ወደ ሰሎሞን ተከማቹ።,በወርኀ አታሚን ፤,"And all the men of Israel assembled themselves unto king Solomon at the feast in the month Ethanim, which is the seventh month." +የእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ መጡ፤ ካህናቱም ታቦቱን አነሡ።,ወጾሩ ካህናት ታቦተ ፤,"And all the elders of Israel came, and the priests took up the ark." +የእግዚአብሔርንም ታቦት፥ የመገናኛውንም ድንኳን፥ በድንኳኑም ውስጥ የነበረውን የተቀደሰውን ዕቃ ሁሉ አመጡ፤ እነዚህንም ሁሉ ካህናቱና ሌዋውያኑ አመጡ።,ወደብተራ መርጡል ወኵሎሙ ንዋየ ቅድሳት ዘውስተ ድብተራ መርጡል ።,"And they brought up the ark of the LORD, and the tabernacle of the congregation, and all the holy vessels that were in the tabernacle, even those did the priests and the Levites bring up." +ንጉሡም ሰሎሞን ከእርሱም ጋር የተሰበሰቡ የእስራኤል ማኅበር ሁሉ ከእርሱ ጋር በታቦቱ ፊት ሆነው፥ ከብዛታቸው የተነሣ የማይቈጠሩትንና የማይመጠኑትን በጎችና በሬዎች ይሠዉ ነበር።,ወንጉሥኒ ወኵሉ እስራኤል ቅድመ ታቦት ይጠብሑ አባግዐ ወአልህምተ ዘአልቦ ኊልቈ ።,"And king Solomon, and all the congregation of Israel, that were assembled unto him, were with him before the ark, sacrificing sheep and oxen, that could not be told nor numbered for multitude." +ካህናቱም የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት በቤቱ በቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ከኪሩቤል ክንፍ በታች ወደ ነበረው ወደ ስፍራው አመጡት።,ወአብእዋ ካህናት ለታቦት ውስተ መካና ውስተ ዳቤር ዘውስተ ቤት ውስተ ቅድሳተ ዘቅዱሳን መትሕተ ክነፊሆሙ ለኪሩብ ።,"And the priests brought in the ark of the covenant of the LORD unto his place, into the oracle of the house, to the most holy place, even under the wings of the cherubims." +ኪሩቤልም በታቦቱ ስፍራ ላይ ክንፎቻቸውን ዘርግተው ነበር፤ ኪሩቤልም ታቦቱንና መሎጊያዎቹን በስተ ላይ በኩል ሸፍነው ነበር።,እስመ ኪሩብ ጸለሉ ክነፊሆሙ መልዕልተ መካና ለታቦት ወጸለልዋ ኪ��ብ ለታቦት መልዕልተ ቅድሳቲሃ ዘእምላዕሉ ።,"For the cherubims spread forth their two wings over the place of the ark, and the cherubims covered the ark and the staves thereof above." +መሎጊያዎቹም ረጃጅሞች ነበሩ፤ በቅድስተ ቅዱሳን ፊት ከመቅደሱ ውስጥ ጫፎቻቸው ይታዩ ነበር፤ በውጭ ያለ ግን አያያቸውም ነበር፤ እስከ ዛሬም ድረስ በዚያ አሉ።,ወተኣኀዛ በቅድሳት ወይኔጽራ አርእስተ ቅዱሳን እምነ ቅዱሳን ላዕለ ገጸ ዳቤር ወበአፍአሰ ኢያስተርኢ ።,"And they drew out the staves, that the ends of the staves were seen out in the holy place before the oracle, and they were not seen without: and there they are unto this day." +በታቦቱም ውስጥ የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር በወጡ ጊዜ፥ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን ባደረገ ጊዜ፥ ሙሴ በኮሬብ ካስቀመጣቸው ከሁለቱ የድንጋይ ጽላቶች በቀር ምንም አልነበረበትም።,ወአልቦቱ ውስተ ታቦት ዘእንበለ ክልኤ ጽላት ዘእብን ጽላት ዘሕግ ዘሤመ ሙሴ ህየ በኮሬብ ዘተካየደ እግዚአብሔር ምስለ ደቂቀ እስራኤል አመ ወፅኡ እምነ ምድረ ግብጽ ።,"There was nothing in the ark save the two tables of stone, which Moses put there at Horeb, when the LORD made a covenant with the children of Israel, when they came out of the land of Egypt." +ካህናቱም ከመቅደሱ በመጡ ጊዜ ደመናው የእግዚአብሔርን ቤት ሞላው።,ወእምዝ ሶበ ወፅኡ ካህናት እምነ ቤተ መቅደስ መልአ ኵሎ ቤቶ ደመና ።,"And it came to pass, when the priests were come out of the holy place, that the cloud filled the house of the LORD," +የእግዚአብሔርም ክብር የእግዚአብሔርን ቤት ሞልቶ ነበርና ካህናቱ ከደመናው የተነሣ ለማገልገል ይቆሙ ዘንድ አልቻሉም።,ወስእኑ ቀዊመ ካህናት ወገቢረ ግብሮሙ እምቅድመ ደመና እስመ መልአ ስብሐተ እግዚአብሔር ውስተ ቤቱ ።,So that the priests could not stand to minister because of the cloud: for the glory of the LORD had filled the house of the LORD. +ሰሎሞንም። እግዚአብሔር። በጨለማው ውስጥ እኖራለሁ ብሎአል፤,ወሜጠ ንጉሥ ገጾ ወባረኮሙ ለኵሉ እስራኤል ወይቀውሙ ኵሎ ማኅበሮሙ ለእስራኤል ።,"Then spake Solomon, The LORD said that he would dwell in the thick darkness." +እኔም ለዘላለም የምትኖርበት ማደሪያ ቤት በእውነት ሠራሁልህ አለ።,ወይቤ ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ዮም ዘነበበ በአፉሁ በእንተ ዳዊት አቡየ ወፈጸመ በእደዊሁ እንዘ ይብል ፤,"I have surely built thee an house to dwell in, a settled place for thee to abide in for ever." +ንጉሡም ፊቱን ዘወር አድርጎ የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ መረቀ፤ የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ቆመው ነበር።,እምአመ አውፃእክዎሙ ለሕዝብየ እስራኤል እምነ ግብጽ ኢኀረይኩ ዘውስተ ሀገር እምነ አሐቲ በትረ እስራኤል ከመ ይትሐነጽ ቤተ ሊተ ዘይከውን ለስምየ በህየ ወኀረይኩ በኢየሩሳሌም ከመ ይኩን ለስምየ በህየ ወኀረይክዎ ለዳዊት ከመ ይኩን መስፍነ ለሕዝብየ እስራኤል ።,"And the king turned his face about, and blessed all the congregation of Israel: (and all the congregation of Israel stood;)" +እርሱም አለ። ሕዝቤን እስራኤልን ከግብፅ ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ ስሜ በዚያ ይሆን ዘንድ፥ በእርስዋም ቤት ይሠራልኝ ዘንድ ከእስራኤል ነገድ ሁሉ ከተማ አልመረጥሁም፤ አሁን ግን ስሜ በዚያ ይሆን ዘንድ ኢየሩሳሌምን መርጫለሁ፥ በሕዝቤም በእስራኤል ላይ ይሆን ዘንድ ዳዊትን መርጫለሁ ብሎ ለአባቴ ለዳዊት በአፉ የተናገረ፥ በእጁም የፈጸመ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን።,ወፈቀደ ዳዊት አቡየ በልቡ ከመ ይሕንጽ ቤተ ለስመ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ።,"And he said, Blessed be the LORD God of Israel, which spake with his mouth unto David my father, and hath with his hand fulfilled it, saying," +አባቴም ዳዊት ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ስም ቤት ይሠራ ዘንድ በልቡ አሰበ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለዳዊት አቡየ እስመ ፈቀድከ በልብከ ትሕንጽ ቤተ ለስምየ ሠናየ ገበርከ እስመ ፈቀድከ በልብከ ።,"Since the day that I brought forth my people Israel out of Egypt, I chose no city out of all the tribes of Israel to build an house, that my name might be therein; but I chose David to be over my people Israel." +እግዚአብሔርም አባቴን ዳዊትን። ለስሜ ቤት ትሠራ ዘንድ በልብህ አስበሃልና ይህን በልብህ ማሰብህ መልካም አደረግህ።,ወአኮ አንተ ዘተሐንጽ ቤትየ አላ ወልድከ ዘወፅአ እምነ ገበዋቲከ ውእቱ የሐንጽ ቤተ ለስምየ ።,And it was in the heart of David my father to build an house for the name of the LORD God of Israel. +ነገር ግን ከወገብህ የሚወጣው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል እንጂ ቤት የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም አለው።,ወአቀመ እግዚአብሔር ቃሎ ዘነበበ ወቆምከ ።,"And the LORD said unto David my father, Whereas it was in thine heart to build an house unto my name, thou didst well that it was in thine heart." +እግዚአብሔርም የተናገረውን ቃል አጸና፤ እግዚአብሔርም ተስፋ እንደ ሰጠ በአባቴ በዳዊት ፋንታ ተነሣሁ፥ በእስራኤልም ዙፋን ላይ ተቀመጥሁ፥ ለእስራኤልም አምላክ ለእግዚአብሔር ስም ቤት ሠራሁ።,ህየንተ ዳዊት አቡየ ወነበርኩ ላዕለ መንበረ እስራኤል በከመ ይቤ እግዚአብሔር ወሐነጽኩ ቤተ ለስመ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ።,"Nevertheless thou shalt not build the house; but thy son that shall come forth out of thy loins, he shall build the house unto my name." +ከግብጽም ምድር ባወጣቸው ጊዜ ከአባቶቻችን ጋር ያደረገው የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ላለበት ታቦት ስፍራ በዚያ አደረግሁለት።,ወገበርኩ በህየ መካነ ለታቦት እንተ ውስቴታ ሕገ እግዚአብሔር ዘተካየደ ምስለ አበዊነ አመ አውፅኦሙ እምነ ግብጽ ።,"And the LORD hath performed his word that he spake, and I am risen up in the room of David my father, and sit on the throne of Israel, as the LORD promised, and have built an house for the name of the LORD God of Israel." +የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ እያዩ ሰሎሞን በእግዚአብሔር መሠዊያ ፊት ቆሞ እጆቹን ወደ ሰማይ ዘረጋ።,ወቆመ ሰሎሞን ቅድመ ምሥዋዕ ዘእግዚአብሔር በቅድመ ኵሉ መኅበሮሙ ለእስራኤል ወአልዐለ እዴሁ ውስተ ሰማይ ።,"And I have set there a place for the ark, wherein is the covenant of the LORD, which he made with our fathers, when he brought them out of the land of Egypt." +እንዲህም አለ። የእስራኤል አምላክ አቤቱ፥ በላይ በሰማይ በታችም በምድር አንተን የሚመስል አምላክ የለም፤ በፍጹም ልባቸው በፊትህ ለሚሄዱ ባሪያዎችህ ቃል ኪዳንንና ምሕረትን የምትጠብቅ፥,ወይቤ እግዚኦ አምላከ እስራኤል አልቦ ከማከ አምላክ በሰማይ በላዕሉ ወበምድር በታሕቱ ዘተዐቅብ ኪዳኖ ወምሕረቶ ለገብርከ ዘየሐውር በኵሉ ልቡ ቅድሜከ ።,"And Solomon stood before the altar of the LORD in the presence of all the congregation of Israel, and spread forth his hands toward heaven:" +ለባሪያህ ለአባቴ ለዳዊት የሰጠኸውን ተስፋ የጠበቅህ፤ በአፍህ ተናገርህ፥ እንደ ዛሬው ቀንም በእጅህ ፈጸምኸው።,ዘዐቀብከ ለዳዊት ገብርከ አቡየ በከመ ነበብከ በአፉከ ወፈጸምከ በእደዊከ ዮም በዛቲ ዕለት ።,"And he said, LORD God of Israel, there is no God like thee, in heaven above, or on earth beneath, who keepest covenant and mercy with thy servants that walk before thee with all their heart:" +አሁንም የእስራኤል አምላክ አቤቱ። አንተ በፊቴ እንደ ሄድህ ልጆችህ መንገዳቸውን ቢጠብቁ፥ በእስራኤል ዙፋን የሚቀመጥ ሰው በፊቴ አታጣም ብለህ ተስፋ የሰጠኸውን ለአባቴ ለዳዊት ጠብቅ።,ወይእዜኒ እግዚኦ አምላከ እስራኤል ዕቀብ ለገብርከ ዳዊት አቡየ ዘትቤሎ ኢይጠፍእ ብእሲ እምኔከ ዘይነብር ውስተ መንበረ እስራኤል እምቅድመ ገጽየ ወባሕቱ ለእመ ዐቀቡ ደቂቅከ ፍኖቶሙ ከመ ይሖሩ ቅድሜየ በከመ ሖርከ ቅድሜየ ።,"Who hast kept with thy servant David my father that thou promisedst him: thou spakest also with thy mouth, and hast fulfilled it with thine hand, as it is this day." +አሁንም፥ የእስራኤል አምላክ ሆይ፥ ለባሪያህ ለአባቴ ለዳዊት የተናገርኸው ቃል፥ እባክህ፥ ይጽና።,ወይእዜኒ እግዚኦ አምላከ እስራኤል እሙነ ይኩን ቃል��� ለዳዊት አቡየ ገብርከ ።,"Therefore now, LORD God of Israel, keep with thy servant David my father that thou promisedst him, saying, There shall not fail thee a man in my sight to sit on the throne of Israel; so that thy children take heed to their way, that they walk before me as thou hast walked before me." +በውኑ እግዚአብሔር ከሰው ጋር በምድር ላይ ይኖራልን? እነሆ፥ ሰማይ ከሰማያትም በላይ ያለው ሰማይ ይይዝህ ዘንድ አይችልም፤ ይልቁንስ እኔ የሠራሁት ቤት እንዴት ያንስ!,ለእመ አማንኑ ይነብር እግዚአብሔር ምስለ እጓለ እመሕያው ውስተ ምድር ዘሰማይ ወሰማየ ሰማያት ኢየአክሎ ወባሕቱ ዝንቱኒ ቤት ዘሐነጽኩ ለስምከ ።,"And now, O God of Israel, let thy word, I pray thee, be verified, which thou spakest unto thy servant David my father." +ነገር ግን፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ ወደ ባሪያህ ጸሎትና ልመና ተመልከት፥ ዛሬም ባሪያህ በፊትህ የሚጸልየውን ጸሎትና ጥሪውን ስማ፤,ወርኢ ጸሎትየ እግዚኦ አምላከ እስራኤል ወስማዕ ጸሎትየ ለገብርከ ዘይስእለከ በቅድሜከ ዮም በኀቤከ ፤,"But will God indeed dwell on the earth? behold, the heaven and heaven of heavens cannot contain thee; how much less this house that I have builded?" +ባሪያህ ወደዚህ ስፍራ የሚጸልየውን ጸሎት ትሰማ ዘንድ። በዚያ ስሜ ይሆናል ወዳልኸው ስፍራ ወደዚህ ቤት ዓይኖችህ ሌሊትና ቀን የተገለጡ ይሁኑ።,ከመ ይኩን ክሡተ አዕይንቲከ ውስተ ዝንቱ ቤት መዓልተ ወሌሊተ ውስተ መካን ዘትቤ ይሄሉ ስምየ ህየ ከመ ትስማዕ ጸሎተ እንተ ይጼሊ ገብርከ በዝንቱ መካን መዓልተ ወሌሊተ ።,"Yet have thou respect unto the prayer of thy servant, and to his supplication, O LORD my God, to hearken unto the cry and to the prayer, which thy servant prayeth before thee to day:" +ባሪያህና ሕዝብህ እስራኤል ወደዚህ ስፍራ የሚጸልዩትን ልመና ስማ፤ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፤ ሰምተህም ይቅር በል።,ወስማዕ ስአለቶ ለገብርከ ዘሕዝብከ እስራኤል ዘጸለዩ በዝንቱ መካን ወአንተ ስማዕ በውስተ መካነ መንበርከ በሰማይ ወግበር ወተሣሀሎሙ ፤,"That thine eyes may be open toward this house night and day, even toward the place of which thou hast said, My name shall be there: that thou mayest hearken unto the prayer which thy servant shall make toward this place." +ሰው ባልንጀራውን ቢበድል፥ በላዩም መሐላ ቢጫን፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢምል፥,ለኵሉ እለ ይኤብሱ ላዕለ ቢጾሙ ወለእመ ረገሙ መርገመ ወመጽኡ ወተጋነዩ በቅድመ ምሥዋዒከ በዝንቱ ቤት ።,"And hearken thou to the supplication of thy servant, and of thy people Israel, when they shall pray toward this place: and hear thou in heaven thy dwelling place: and when thou hearest, forgive." +በሰማይ ስማ አድርግም፤ በባሪያዎችህም ላይ ዳኛ ሁን፤ በበደለኛውም ላይ ፍረድ፥ መንገዱንም በራሱ ላይ መልስበት፤ ንጹሑን አጽድቀው፥ እንደ ጽድቁም ክፈለው።,ወስማዕ አንተ በሰማይ ወግበር ወኰን ሕዝበከ እስራኤል በጌጋዩ ለጊጉይ ከመ ትግባእ ላዕለ ርእሱ ምግባሩ ወታጽድቆ ለጻድቅ ወትፈድዮ በከመ ጽድቁ ።,"If any man trespass against his neighbour, and an oath be laid upon him to cause him to swear, and the oath come before thine altar in this house:" +ሕዝብህ እስራኤል አንተን ስለ በደሉ በጠላቶቻቸው ፊት ድል በተመቱ ጊዜ፥ ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ስምህንም ቢያከብሩ፥ በዚህም ቤት ቢጸልዩና ቢለምኑህ፥,ወእመኒ ወድቁ ሕዝብከ እስራኤል ቅድመ ፀሮሙ እስመ ይኤብሱ ።,"Then hear thou in heaven, and do, and judge thy servants, condemning the wicked, to bring his way upon his head; and justifying the righteous, to give him according to his righteousness." +አንተ በሰማይ ስማ፤ የሕዝብህንም የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር በል፥ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠሃት ምድር መልሳቸው።,ለስምከ ወእምዝ ገብኡ ወተጋነዩ ለስምከ ወጸለዩ ወሰአሉ በዝንቱ በውስተ ዝንቱ ቤት ፤ ወስማዕ አንተ በሰማይ ወተሣሀል ኀጣውአ ሕዝብከ እስራኤል ወአግብኦሙ ውስተ ምድሮሙ እንተ ወሀብከ ለአበዊሆሙ ።,"When thy people Israel be smitten down before the enemy, because they have sinned against thee, and shall turn again to thee, and confess thy name, and pray, and make supplication unto thee in this house:" +አንተን ስለ በደሉ ሰማይ በተዘጋ ጊዜ ዝናብም ባልዘነበ ጊዜ፥ ወደዚህ ስፍራ ቢጸልዩ፥ ስምህንም ቢያከብሩ፥ ባስጨነቅሃቸውም ጊዜ ከኃጢአታቸው ቢመለሱ፥ አንተ በሰማይ ስማ፤,ወእመኒ ተከልአ ዝናመ ሰማይ እስመ ይኤብሱ ለከ ወጸለዩ ውስተ ዝንቱ መካን ወገነዩ ለስምከ ወተመይጡ እምነ ኀጣውኢሆሙ ሶበ አሕመምኮሙ ፤,"Then hear thou in heaven, and forgive the sin of thy people Israel, and bring them again unto the land which thou gavest unto their fathers." +የሚሄዱበትንም መልካም መንገድ በማሳየት የባሪያዎችህንና የሕዝብህን የእስራኤልን ኃጢአት ይቅር በል፤ ለሕዝብህም ርስት አድርገህ ለሰጠሃት ምድር ዝናብ ስጥ።,ወስማዕ እምሰማይ ወተሣሀል ኀጣውኢሆሙ ለሕዝብከ እስራኤል እስመ ታርእዮሙ ፍኖተ ሠናይተ ከመ ይሖሩ ባቲ ወትሁብ ዝናመ ላዕለ ምድር እንተ ወሀብካሆሙ ለሕዝብከ ርስቶሙ ።,"When heaven is shut up, and there is no rain, because they have sinned against thee; if they pray toward this place, and confess thy name, and turn from their sin, when thou afflictest them:" +በምድር ላይ ራብ፥ ወይም ቸነፈር፥ ወይም ዋግ፥ ወይም አረማሞ፥ ወይም አንበጣ፥ ወይም ኩብኩባ ቢሆን፥ የሕዝብህም ጠላት የአገሩን ቀበሌዎች ከብቦ ቢያስጨንቃቸው፥ መቅሠፍትና ደዌ ሁሉ ቢሆን፥,ወረኃብኒ ለእመ ኮነ ወብድብድ ለእመ ኮነ እስመ ይክውን መንሱት ወአንበጣኒ ወአናኵዕኒ ለእመ መጽኡ ወእመኒ አመንደቦ ፀሩ በውስተ አሐቲ እምነ አህጉሪሃ ኵሎ መንሱተ ወኵሎ ሕማመ ፤,"Then hear thou in heaven, and forgive the sin of thy servants, and of thy people Israel, that thou teach them the good way wherein they should walk, and give rain upon thy land, which thou hast given to thy people for an inheritance." +ማናቸውም ሰው የልቡን ሕመም አውቆ ጸሎትና ልመና ቢጸልይ፥ እጆቹንም ወደዚህ ቤት ቢዘረጋ፥,ወበኵሉ ምሕልላ ወበኵሉ ጸሎት እመ ኮነ ለኵሉ ሰብእ ወእመኒ ዘአርሰሐስሖ ለለ ፩በልቡ ወአልዐለ እደዊሁ በውስተ ዝንቱ ቤት ፤,"If there be in the land famine, if there be pestilence, blasting, mildew, locust, or if there be caterpiller; if their enemy besiege them in the land of their cities; whatsoever plague, whatsoever sickness there be;" +ለአባቶቻችን በሰጠሃት ምድር ላይ በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ ይፈሩህ ዘንድ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥ ይቅርም በል፤ አንተ ብቻ የሰውን ልጆች ሁሉ ልብ ታውቃለህና ልቡን ለምታውቀው ሰው ሁሉ እንደ መንገዱ ሁሉ መጠን ክፈለውና ስጠው።,ወስማዕ አንተ በሰማይ እምውስተ ድልው ማኅደሪከ ወተሣሀል ወግበር ወሀቦ ለሰብእ በከመ ፍኖቱ ወበከመ ታአምር ልቦ እስመ አንተ ባሕቲትከ ታአምር ልበ ኵሉ እጓለ እመሕያው ፤,"What prayer and supplication soever be made by any man, or by all thy people Israel, which shall know every man the plague of his own heart, and spread forth his hands toward this house:" +ከሕዝብህም ከእስራኤል ወገን ያልሆነ እንግዳ ታላቁን ስምህን፥ ብርቱይቱንም እጅህን፥ የተዘረጋውንም ክንድህን ሰምቶ ስለ ስምህ ከሩቅ አገር በመጣ ጊዜ፥ መጥቶም ወደዚህ ቤት በጸለየ ጊዜ፥,ከመ ይፍርሁ በኵሉ መዋዕል ዘቦቱ የሐይዉ እሙንቱ ላዕለ ምድር እንተ ወሀብከ ለአበዊነ ።,"Then hear thou in heaven thy dwelling place, and forgive, and do, and give to every man according to his ways, whose heart thou knowest; (for thou, even thou only, knowest the hearts of all the children of men;)" +አንተ በማደሪያህ በሰማይ ስማ፤ የምድርም አሕዛብ ሁሉ ስምህን ያውቁ ዘንድ እንደ ሕዝብህም እንደ እስራኤል ይፈሩህ ዘንድ፥ በዚህም በሠራሁት ቤት ስምህ እንደተጠራ ያውቁ ዘንድ፥ እንግዳው የሚለምንህን ሁሉ አድርግ።,ወከማሁ ለነኪርኒ ለዘ ኢኮነ እምውስተ ሕዝብከ ፤,That they may fear thee all the days that they live in the land which thou gavest unto our fathers. +ሕዝብህም ጠላቶቻቸውን ለመውጋት አንተ በምትልካቸው መንገድ ቢወጡ፥ አንተም ወደ መረጥሃት ከተማ እኔም ለስምህ ወደ ሠራሁት ቤት ለእ���ዚአብሔር ቢጸልዩ፥,እምከመ መጽኡ ወጸለዩ ውስተ ዝንቱ መካን ፤,"Moreover concerning a stranger, that is not of thy people Israel, but cometh out of a far country for thy name's sake;" +ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በሰማይ ስማ፥ ፍርድንም አድርግላቸው።,ወስማዕ አንተ እምሰማይ እምነ ድልው ማኅደርከ ወግበር በእንተ ኵሉ ዘጸውዐከ ነኪርኒ ከመ ያእምሩ ኵሉ አሕዛበ ምድር ስመከ ወይፍርሁከ በከመ ሕዝብከ እስራኤል ወያእምሩ ከመ ተሰምየ ስምከ ውስተ ዝንቱ ቤት ዘሐነጽኩ ።,"(For they shall hear of thy great name, and of thy strong hand, and of thy stretched out arm;) when he shall come and pray toward this house;" +የማይበድልም ሰው የለምና አንተን ቢበድሉ፥ ተቈጥተህም ለጠላቶቻቸው አሳልፈህ ብትሰጣቸው ሩቅ ወይም ቅርብ ወደ ሆነ ወደ ጠላቶች አገር ቢማረኩም፥,ወእመሂ ወፅኡ ሕዝብከ ይፅብኡ ፀሮሙ በፍኖት እንተ ታገብኦሙ ወጸለዩ በስመ እግዚአብሔር በእንተ ፍኖተ ሀገር እንተ ኀረይከ ወእንተ ቤት ዘሐነጽኩ ለስምከ ፤,"Hear thou in heaven thy dwelling place, and do according to all that the stranger calleth to thee for: that all people of the earth may know thy name, to fear thee, as do thy people Israel; and that they may know that this house, which I have builded, is called by thy name." +በተማረኩበትም አገር ሆነው በልባቸው ንስሐ ቢገቡ፥ በማራኪዎቹም አገር ሳሉ ተመልሰው። ኃጢአት ሠርተናል፥ በድለንማል፥ ክፉንም አድርገናል ብለው ቢለምኑህ፥,ወስማዕ እምሰማይ ጸሎቶሙ ወስእለቶሙ ወግበር ሎሙ በከመ ጽድቆሙ ።,"If thy people go out to battle against their enemy, whithersoever thou shalt send them, and shall pray unto the LORD toward the city which thou hast chosen, and toward the house that I have built for thy name:" +በማረኩአቸው በጠላቶቻቸው አገር ሳሉ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ወደ አንተ ቢመለሱ፥ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠሃት ወደ ምድራቸው ወደ መረጥሃትም ከተማ ለስምህም ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ፥,እስመ ይኤብሱ ለከ እስመ አልቦ ሰብአ ዘኢይኤብስ ወታመጽእ ላዕሌሆሙ ወታገብኦሙ ቅድመ ፀሮሙ ወይፄውውዎሙ እለ ፄወውዎሙ ውስተ ምድር ርሕቅት ወእመኒ ውስተ ቅሩብ ፤,"Then hear thou in heaven their prayer and their supplication, and maintain their cause." +ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ስማ፥,ወሜጡ ልቦሙ በውእቱ ምድር ኀበ ወሰድዎሙ ህየ ወገብኡ ወተጋነዩ ለከ በውእቱ ብሔር ኀበ ፈለሱ ወይቤሉ አበስነ ወጌገይነ ወዐመፅነ ፤,"If they sin against thee, (for there is no man that sinneth not,) and thou be angry with them, and deliver them to the enemy, so that they carry them away captives unto the land of the enemy, far or near;" +ፍርድንም አድርግላቸው፥ አንተንም የበደሉህን ሕዝብህን፥ በአንተም ላይ ያደረጉትን በደላቸውን ሁሉ ይቅር በል፤ ይራሩላቸውም ዘንድ በማረኩአቸው ፊት ምሕረት ስጣቸው፤,ወገብኡ ኀቤከ በኵሉ ልቦሙ ወበኵሉ ነፍሶሙ በምድረ ፀሮሙ ኀበ ወሰድኮሙ ወእመኒ ጸለዩ ኀቤከ እንተ ምድሮሙ እንተ ወሀብከ ለአበዊሆሙ ወሀገር እንተ ኀረይከ ወቤት ዘሐነጽኩ ለስምከ ፤,"Yet if they shall bethink themselves in the land whither they were carried captives, and repent, and make supplication unto thee in the land of them that carried them captives, saying, We have sinned, and have done perversely, we have committed wickedness;" +ከግብፅ ምድር ከብረት እቶን ውስጥ ያወጣሃቸው ሕዝብህና ርስትህ ናቸውና።,ወስማዕ እምነ ሰማይ እምድልው ማኀደርከ ፤,"And so return unto thee with all their heart, and with all their soul, in the land of their enemies, which led them away captive, and pray unto thee toward their land, which thou gavest unto their fathers, the city which thou hast chosen, and the house which I have built for thy name:" +በጠሩህ ጊዜ ሁሉ ትሰማቸው ዘንድ ለባሪያህና ለሕዝብህ ለእስራኤል ልመና ዓይኖችህ የተገለጡ ይሁኑ።,ወተሣሀል ኀጢአቶሙ ዘአበሱ ለከ ወኵሎ ክሕደቶሙ ለእለ ክሕዱከ ወሀቦሙ ሣህለ በቅድመ እለ ፄወውዎሙ ወይሣሀልዎሙ ።,"Then hear thou their prayer and their supplication in heaven thy dwelling place, and maintain their cause," +ጌታዬ ���ግዚአብሔር ሆይ፥ አባቶቻችንን ከግብጽ ባወጣህ ጊዜ በባሪያህ በሙሴ እጅ እንደ ተናገርህ ርስት ይሆኑህ ዘንድ ከምድር አሕዛብ ሁሉ ለይተሃቸዋልና።,እስመ ሕዝብከ ወርስትከ እሙንቱ እለ አውፃእከ እምነ ምድረ ግብጽ እምነ መሳብክተ ኀፂን ።,"And forgive thy people that have sinned against thee, and all their transgressions wherein they have transgressed against thee, and give them compassion before them who carried them captive, that they may have compassion on them:" +ሰሎሞንም ይህችን ጸሎትና ልመና ሁሉ ለእግዚአብሔር ጸልዮ በፈጸመ ጊዜ፥ በጕልበቱ ተንበርክኮ እጁንም ወደ ሰማይ ዘርግቶ ነበርና ከእግዚአብሔር መሠዊያ ፊት ተነሣ።,ወይኩና አዕይንቲከ ወእዘኒከ ክሡታተ ለጸሎተ ገብርከ ወለጸሎተ ሕዝብከ እስራኤል ከመ ትስምዖሙ በኵሉ ዘጸውዑከ ።,"For they be thy people, and thine inheritance, which thou broughtest forth out of Egypt, from the midst of the furnace of iron:" +ቆሞም የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ በታላቅ ድምፅ ሲመርቅ እንዲህ አለ።,እስመ ለሊከ ፈጠርኮሙ ለርእስከ ርስተ እምነ ኵሉ አሕዛበ ምድር በከመ ነበብከ በእደ ገብርከ ሙሴ አመ አውፃእኮሙ ለአበዊነ እምነ ምድረ ግብጽ እግዚኦ እግዚኦ ።,"That thine eyes may be open unto the supplication of thy servant, and unto the supplication of thy people Israel, to hearken unto them in all that they call for unto thee." +እንደ ተናገረው ተስፋ ሁሉ ለሕዝቡ ለእስራኤል ዕረፍትን የሰጠ እግዚአብሔር ይመስገን፤ በባሪያው በሙሴ ከሰጠው ከመልካም ተስፋ ሁሉ አንድ ቃል አልወደቀም።,ወይእተ ጊዜ ነበበ ሰሎሞን በእንተ ውእቱ ቤት ሶበ ፈጸመ ሐኒጾቶ ፀሐየ አርአየ እግዚአብሔር በሰማይ ወይቤ ይኅድር እምአዜብ ወሐነጸ ቤትየ ቤት ዘድልው ለከ ለኀዲር በሕዳሴሁ ወአኮኑ ዛቲ እንተ ጽሕፍት ውስተ መጽሐፈ ማሕሌት ።,"For thou didst separate them from among all the people of the earth, to be thine inheritance, as thou spakest by the hand of Moses thy servant, when thou broughtest our fathers out of Egypt, O Lord GOD." +አምላካችን እግዚአብሔር ከአባቶቻችን ጋር እንደ ነበረ ከእኛ ጋር ይሁን፤ አይተወን፥ አይጣለንም፤,ወእምዝ ሶበ ፈጸመ ሰሎሞን ጸልዮ ኀበ እግዚአብሔር ኵሎ ዛተ ጸሎተ ወዛተ ስእለተ ወተንሥአ እምቅድመ ምሥዋዑ ለእግዚአብሔር እምኀበ ሰገደ አስተብሪኮ በብረኪሁ ወእደዊሁሰ ያሌዕል ውስተ ሰማይ ።,"And it was so, that when Solomon had made an end of praying all this prayer and supplication unto the LORD, he arose from before the altar of the LORD, from kneeling on his knees with his hands spread up to heaven." +በመንገዱም ሁሉ እንሄድ ዘንድ፥ ለአባቶቻችንም ያዘዛትን ሥርዓትና ፍርድ ትእዛዙንም እንጠብቅ ዘንድ፥ ልባችንን ወደ እርሱ ያዘነብል ዘንድ።,ወቆመ ወባረኮሙ ለኵሉ ማኅበረ እስራኤል በዐቢይ ቃል እንዘ ይብል ፤,"And he stood, and blessed all the congregation of Israel with a loud voice, saying," +ለባሪያውና ለሕዝቡ ለእስራኤል በየዕለቱ ፍርድን ያደርግ ዘንድ ይህች በእግዚአብሔር ፊት የለመንኋት ቃል በቀንና በሌሊት ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር የቀረበች ትሁን፤,ይትባረከ እግዚአብሔር ዮም ዘወሀቦሙ ዕረፍተ ለሕዝቡ እስራኤል በከመ ኵሉ ዘነበበ ወአልቦ ዘአሕጸጸ ወኢአሐተኒ እምነ ኵሉ ቃሉ ሠናይ ዘነበበ በእደ ሙሴ ገብሩ ።,"Blessed be the LORD, that hath given rest unto his people Israel, according to all that he promised: there hath not failed one word of all his good promise, which he promised by the hand of Moses his servant." +የምድር አሕዛብ ሁሉ እግዚአብሔር እርሱ አምላክ እንደ ሆነ፥ ከእርሱም በቀር ሌላ እንደሌለ ያውቅ ዘንድ።,ወይሄሉ እግዚአብሔር አምላክነ ምስሌነ በከመ ሀሎ ምስለ አበዊነ ወኢየኀድገነ ወኢይገድፈነ ፤,"The LORD our God be with us, as he was with our fathers: let him not leave us, nor forsake us:" +እንደ ዛሬው ቀን በሥርዓቱ ትሄዱ ዘንድ፥ ትእዛዙንም ትጠብቁ ዘንድ፥ ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ጋር ልባችሁ ፍጹም ይሁን።,ከመ ይሚጥ ልበነ ኀቤሁ ወንሖር በኵሉ ��ናዊሁ ወንዕቀብ ኵሎ ትእዛዞ ወሥርዐቶ ዘአዘዞሙ ለአበዊነ ።,"That he may incline our hearts unto him, to walk in all his ways, and to keep his commandments, and his statutes, and his judgments, which he commanded our fathers." +ንጉሡም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት መሥዋዕት ሠዉ።,ወይኩን ዝንቱ ነገር ዘሰአልኩ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክነ ዮም ከመ ይቅረብ ኀበ እግዚአብሔር አምላክነ መዓልተ ወሌሊተ ወትግበር ጽድቆ ለገብርከ ወጽድቆሙ ለሕዝብከ እስራኤል ለለ ቃሉ ወነገሩ ወበበ ዕለቱ ፤,"And let these my words, wherewith I have made supplication before the LORD, be nigh unto the LORD our God day and night, that he maintain the cause of his servant, and the cause of his people Israel at all times, as the matter shall require:" +ሰሎሞንም ለእግዚአብሔር ይሠዋ ዘንድ ለደኅንነት መሥዋዕት ሀያ ሁለት ሺህ በሬዎችና መቶ ሀያ ሺህ በጎች አቀረበ። ንጉሡና የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እንዲህ የእግዚአብሔርን ቤት ቀደሱ።,ከመ ያእምሩ ኵሎሙ አሕዛበ ምድር ከመ አንተ እግዚአብሔር አምላክነ ወአልቦ ባዕደ አምላከ ዘእንበቤከ ።,"That all the people of the earth may know that the LORD is God, and that there is none else." +በእግዚአብሔር ፊት ያለው የናሱ መሠዊያ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቁርባን የደኅንነቱንም መሥዋዕት ስብ ይይዝ ዘንድ ታናሽ ስለ ነበረ፥ በዚያ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቍርባን የደኅንነቱንም መሥዋዕት ስብ አሳርጎአልና በእግዚአብሔር ቤት ፊት የነበረውን የአደባባዩ መካከል ንጉሡ በዚያ ቀን ቀደሰ።,ወይኩን ልብነ ፍጹመ ኀበ እግዚአብሔር አምላክነ ወበጽድቅ ከመ ንሖር በሥርዐቱ ወንግበር ትእዛዞ በከመ ዮም ።,"Let your heart therefore be perfect with the LORD our God, to walk in his statutes, and to keep his commandments, as at this day." +በዚያም ዘመን ሰሎሞን ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ፥ ከሐማት መግቢያ ጀምሮ እስከ ግብጽ ወንዝ ድረስ ያለው ታላቅ ጉባኤ፥ በአምላካችን በእግዚአብሔር ፊት ሰባት ቀን በዓሉን አደረጉ።,ወጠብሐ መሥዋዕተ ቅድመ እግዚአብሔር ንጉሥኒ ወኵሉ ደቂቀ እስራኤል ።,"And the king, and all Israel with him, offered sacrifice before the LORD." +በስምንተኛውም ቀን ሕዝቡን አሰናበተ፤ እነርሱም ንጉሡን መረቁ፥ እግዚአብሔርም ለባሪያው ለዳዊትና ለሕዝቡ ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ሁሉ በልባቸው ተደስተው ሐሤትም አድርገው ወደ ስፍራቸው ሄዱ። a,ወጠብሐ ሰሎሞን ንጉሥ መሥዋዕተ ሰላም ወጠብሐ ለእግዚአብሔር አልህምተ ፪፼ወ፳፻ወአባግዐ ፲ወ፪፼ ወገብረ ንጉሥ መድቅሐ ለቤተ እግዚአብሔር ወኵሎሙ ደቂቀ እስራኤል ይእተ አሚረ ።,"And Solomon offered a sacrifice of peace offerings, which he offered unto the LORD, two and twenty thousand oxen, and an hundred and twenty thousand sheep. So the king and all the children of Israel dedicated the house of the LORD." +በዚያም ወራት የኢዮርብዓም ልጅ አብያ ታመመ።,ወነግሠ ሮብዓም ወልደ ሰሎሞን ላዕለ ይሁዳ ወአመ ይነግሥ ወልደ ፵ዓም ወ፩ውእቱ ወ፲ወ፯ዓመተ ነግሠ በኢየሩሳሌም በሀገር እንተ ኀርየ እግዚአብሔር ያቅም ስሞ በህየ እምነ ኵሉ ሕዝበ እስራኤል ወስማ ለእሙ ናሐኖን ዐሞናዊት ።,At that time Abijah the son of Jeroboam fell sick. +ኢዮርብዓምም ሚስቱን። ተነሺ፥ የኢዮርብዓምም ሚስት እንደ ሆንሽ እንዳትታወቂ ልብስሽን ለውጪና ወደ ሴሎ ሂጂ፤ እነሆ፥ በዚህ ሕዝብ ላይ እንድነግሥ የነገረኝ ነቢዩ አኪያ በዚያ አለ።,ወገብረ ሮብዓም እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር ወኣቅንአ በኵሉ ዘገብሩ አበዊሁ ወበአበሳሆሙ ዘአበሱ ።,"And Jeroboam said to his wife, Arise, I pray thee, and disguise thyself, that thou be not known to be the wife of Jeroboam; and get thee to Shiloh: behold, there is Ahijah the prophet, which told me that I should be king over this people." +በእጅሽም አሥር እንጀራና እንጎቻዎች አንድም ምንቸት ማር ይዘሽ ወደ እርሱ ሂጂ፤ በልጁም የሚሆነውን ይነግርሻል አላት።,ወሐነጹ አብያተ አማልክት ወአቀመ ምስሌሆሙ ሐውልተ ምሕራማቲሆሙ በውስተ ኵሉ አውግር ልዑላት ወታሕተ ኵሉ ዖም ጽፉቅ ዘቦ ጽላሎተ ።,"And take with thee ten loaves, and cracknels, and a cruse of honey, and go to him: he shall tell thee what shall become of the child." +የኢዮርብዓምም ሚስት እንዲሁ አደረገች፥ ተነሥታም ወደ ሴሎ ሄደች፤ ወደ አኪያም ቤት መጣች። አኪያም ስለ መሸምገሉ ዓይኖቹ ፈዝዘው ነበርና፤ ማየት አልቻለም።,ወአኅበረ በኵሉ ምድር ወገብሩ በኵሉ ርኵሶሙ ለአሕዛብ ዘአሰሰለ እግዚአብሔር እምቅድመ ገጾሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And Jeroboam's wife did so, and arose, and went to Shiloh, and came to the house of Ahijah. But Ahijah could not see; for his eyes were set by reason of his age." +እግዚአብሔርም አኪያን። እነሆ፥ ስለ ታመመው ልጅዋ ትጠይቅህ ዘንድ የኢዮርብዓም ሚስት ትመጣለች፤ ሌላ ሴትም መስላ ተሰውራለችና በገባች ጊዜ እንዲህና እንዲህ በላት አለው።,ወእምዝ አመ ኃምስ ዓመት እምዘ ነግሠ ሮብዓም ዐርገ ሱስቀም ንጉሠ ግብጽ ላዕለ ኢየሩሳሌም ።,"And the LORD said unto Ahijah, Behold, the wife of Jeroboam cometh to ask a thing of thee for her son; for he is sick: thus and thus shalt thou say unto her: for it shall be, when she cometh in, that she shall feign herself to be another woman." +እርስዋም በደጅ ስትገባ አኪያ የእግርዋን ኮቴ ሰማ፥ እንዲህም አለ። የኢዮርብዓም ሚስት ሆይ፥ ግቢ፤ ስለ ምንስ ሌላ ሴት መሰልሽ? እኔም ብርቱ ወሬ ይዤ ተልኬልሻለሁ።,ወነሥአ ኵሎ መዛግብተ ቤተ እግዚአብሔር ወመዛግብተ ቤተ ንጉሥ ወኲናታተ ዘወርቅ ዘሰለበ ዳዊት እምላዕለ ደቀ አድርዐዛር ንጉሠ ሱባ ወአእተወ ኢየሩሳሌም ኵሎ ዘሰለበ ፤ ወላትወኒ ዘወርቅ ወወሰደ ብሔረ ግብጽ ።,"And it was so, when Ahijah heard the sound of her feet, as she came in at the door, that he said, Come in, thou wife of Jeroboam; why feignest thou thyself to be another? for I am sent to thee with heavy tidings." +ሂጂ፥ ለኢዮርብዓምም እንዲህ በዪው። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከሕዝብ መካከል ለይቼ ከፍ አድርጌህ ነበር፥ በሕዝቤም በእስራኤል ላይ አለቃ አድርጌህ ነበር፥,ወገብረ ሮብዓም ንጉሥ ወላትወ ዘብርት ህየንቴሆሙ ወአወፈዮን ለመላእክቲሆሙ ለእለ ይረውጹ ቅድሜሁ ወእለ የዐቅቡ ዴዴ ቤተ ንጉሥ ።,"Go, tell Jeroboam, Thus saith the LORD God of Israel, Forasmuch as I exalted thee from among the people, and made thee prince over my people Israel," +ከዳዊትም ቤት መንግሥቱን ቀድጄ ሰጥቼህ ነበር፤ ነገር ግን በፍጹም ልቡ እንደ ተከተለኝ፥ በፊቴም ቅን ነገር ብቻ እንዳደረገ፥ ትእዛዜንም እንደ ጠበቀ እንደ ባሪያዬ እንደ ዳዊት አልሆንህም።,ወእ ምዝ ሶበ የሐውር ቤተ እግዚአብሔር ይጸውርዎን እለ የሐውሩ ቅድሜሁ ወይጸንሕዎ እስከ ይወፅእ በምቅዋሞሙ ።,"And rent the kingdom away from the house of David, and gave it thee: and yet thou hast not been as my servant David, who kept my commandments, and who followed me with all his heart, to do that only which was right in mine eyes;" +ከአንተም አስቀድመው ከነበሩት ሁሉ ይልቅ ክፉ ሠራህ፤ ታስቈጣኝም ዘንድ ሄደህ ሌሎችን አማልክትና ቀልጠው የተሠሩትን ምስሎች አደረግህ፥ ወደ ኋላህም ጣልኸኝ።,ወዝንቱ ውእቱ ኵሉ ነገሩ ለሮብዓም ወኵሉ ግብሩ ዘገብረ ዝንቱ ውእቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነዚያት ወዓመተ መንግሥቱ በይሁዳ ።,"But hast done evil above all that were before thee: for thou hast gone and made thee other gods, and molten images, to provoke me to anger, and hast cast me behind thy back:" +ስለዚህ፥ እነሆ፥ በኢዮርብዓም ቤት ላይ መከራ አመጣለሁ፥ ከኢዮርብአምም በእስራኤል ዘንድ የታሰረውንና የተለቀቀውን ወንድ ሁሉ እቈርጣለሁ፤ ሰውም ፋንድያን እስኪጠፋ ድረስ እንደሚጠርግ እኔ የኢዮርብዓምን ቤት ፈጽሜ እጠርጋለሁ።,ወኵሉ ንብረቶሙ በቀትል በኵሉ መዋዕሊሆሙ ማእከለ ሮብዓም ወማእከለ ኢዮራብዓም ።,"Therefore, behold, I will bring evil upon the house of Jeroboam, and will cut off from Jeroboam him that pisseth against the wall, and him that is shut up and left in Israel, and will take away the remnant of the house of Jeroboam, as a man taketh away dung, till it be all gone." +ከኢዮርብዓምም ወገን በከተማይቱ ውስጥ የሞተውን ውሾች ይበሉታል፤ በሜዳውም የሞተውን የሰማይ ወፎች ይበሉታል፤ እግዚአብሔር ተናግሮአልና።,ወሰከበ ሮብዓም ምስለ አበዊሁ ወተቀብረ ውስተ ሀገረ ዳዊት ወነግሠ አብያ ወልዱ ህየንቴሁ ።,Him that dieth of Jeroboam in the city shall the dogs eat; and him that dieth in the field shall the fowls of the air eat: for the LORD hath spoken it. +የእግዚአብሔርም ቃል በባኦስ ላይ እንዲህ ብሎ ወደ አናኒ ልጅ ወደ ኢዩ መጣ።,ወኮነ ቃለ እግዚአብሔር ኀበ አዩ ወልደ አናኒ በእንተ በአስ ወይቤሎ ፤,"Then the word of the LORD came to Jehu the son of Hanani against Baasha, saying," +እኔ ከመሬት አስነሥቼ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ አድርጌሃለሁ፤ አንተ ግን በኢዮርብዓም መንገድ ሄደሃል፥ በኃጢአታቸውም ያስቈጡኝ ዘንድ ሕዝቤን እስራኤልን አስተሃቸዋል።,እስመአ አልዐልኩከአ እምነ ምድርአ ወረሰይኩከአ ንጉሥአ ለሕዝብየአ እስራኤልአ ወሖርከ በፍኖቱ ለኢዮርብዓም ዘአስሐቶሙ ለሕዝብየ እስራኤል ከመ ያምዕዑኒ ዘከንቶሙ ፤,"Forasmuch as I exalted thee out of the dust, and made thee prince over my people Israel; and thou hast walked in the way of Jeroboam, and hast made my people Israel to sin, to provoke me to anger with their sins;" +ስለዚህም፥ እነሆ፥ ባኦስንና ቤቱን ፈጽሜ እጠርጋለሁ፤ ቤትህንም እንደ ናባጥ ልጅ እንደ ኢዮርብዓም ቤት አደርጋለሁ።,ናሁ አነ ኣነሥእ ድኅሬሁ ለባአስ ወድኅረ ቤቱ ወእሬስዮ ከመ ቤተ ኢዮርብዓም ወልደ ናባጥአ ።,"Behold, I will take away the posterity of Baasha, and the posterity of his house; and will make thy house like the house of Jeroboam the son of Nebat." +ከባኦስም ወገን በከተማይቱ ውስጥ የሚሞተውን ውሾች ይበሉታል፤ በሜዳውም የሚሞተውን የሰማይ ወፎች ይበሉታል።,አብድንቲሁ ለባአስ ዘውስተ ሀገር ከለባትአ ይበልዕዎሙአ ወአብድንቲሆሙአ ዘውስተ ገዳምአ አዕዋፈ ሰማይ ይበልዕዎሙአ ።,Him that dieth of Baasha in the city shall the dogs eat; and him that dieth of his in the fields shall the fowls of the air eat. +የቀረውም የባኦስ ነገር፥ ሥራውና ጭከናውም፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?,ወኵሉ ነገሩ ለባአስ ወኵሉ ዘገብረ ወኵሉ ኀይሉ ናሁ ዝንቱ ውእቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነቢያቲሆሙ መዋዕለ መንግሥቶሙ ለእስራኤል ።,"Now the rest of the acts of Baasha, and what he did, and his might, are they not written in the book of the chronicles of the kings of Israel?" +ባኦስም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በቴርሳም ተቀበረ፤ ልጁም ኤላ በፋንታው ነገሠ።,ወሰከበ በአስ ምስለ አበዊሁ ወተቀብረ ውስተ ተርሳ ወነግሠ ኤላ ወልዱ ህየንቴሁ አመ ፳ዓመተ መንግሥቱ ለአሳ ።,"So Baasha slept with his fathers, and was buried in Tirzah: and Elah his son reigned in his stead." +በእጁም ሥራ ያስቈጣው ዘንድ፥ እንደ ኢዮርብዓም ቤት በእግዚአብሔር ፊት ስላደረገው ክፋት ሁሉ እርሱንም ስለ ገደለው፥ የእግዚአብሔር ቃል በባኦስና በቤቱ ላይ ወደ አናኒ ልጅ ወደ ነቢዩ ወደ ኢዩ መጣ።,ወነበቦ እግዚአብሔር በእደ እዩ ወልደ አናኒ ላዕለ በአስ ወላዕለ ቤቱ በእንተ ኵሉ እኪት ዘኮነ እንተ ገብረ ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ያምዕዖ በግብረ እደዊሁ ከመ ይኩን ከመ ቤተ ኢዮራብዓም ወከመ ይቅትልዎ ።,"And also by the hand of the prophet Jehu the son of Hanani came the word of the LORD against Baasha, and against his house, even for all the evil that he did in the sight of the LORD, in provoking him to anger with the work of his hands, in being like the house of Jeroboam; and because he killed him." +በይሁዳም ንጉሥ በአሳ በሀያ ስድስተኛው ዓመት የባኦስ ልጅ ኤላ በእስራኤል ላይ በቴርሳ ሁለት ዓመት ነገሠ።,ወነግሠ ኤላ ወልደ በአስ ላዕለ እስራኤል ፪ዓመተ በተርሳ ።,"In the twenty and sixth year of Asa king of Judah began Elah the son of Baasha to reign over Israel in Tirzah, two years." +የእኩሌቶቹም ሰረገሎች አለቃ ዘምሪ ተማማለበት፤ ኤላ�� በቴርሳ ነበረ፥ በቴርሳም በነበረው በቤት አሽከሮች አለቃ በኦሳ ቤት ይሰክር ነበር።,ወአስተጋብአ ዘንበሪ ደቆ ላዕሌሁ መልአክ መንፈቀ ኀይለ አፍራስ ወኤላሰ ሀለወ ውስተ ቴርሳ ይሰቲ ወይሰክር በቤቱ ለዖሳ መጋቢሁ ዘቲርሳ ።,"And his servant Zimri, captain of half his chariots, conspired against him, as he was in Tirzah, drinking himself drunk in the house of Arza steward of his house in Tirzah." +በይሁዳም ንጉሥ በአሳ በሀያ ሰባተኛው ዓመት ዘምሪ ገብቶ መታው ገደለውም፥ በፋንታውም ነገሠ።,ወቦአ ዘንበሪ ወረገዞ ወቀተሎ ወነግሠ ህየንቴሁ ።,"And Zimri went in and smote him, and killed him, in the twenty and seventh year of Asa king of Judah, and reigned in his stead." +ንጉሥም በሆነ ጊዜ፥ በዙፋኑም በተቀመጠ ጊዜ፥ የባኦስን ቤት ሁሉ መታ፤ ከዘመዶችና ከወዳጆች ሁሉ አንድ ወንድ እንኳ አልቀረም።,ወኮነ እምድኅረ ነግሠ ወነበረ ላዕለ መንበረ መንግሥቱ ቀተለ ኵሎ ቤተ ባአስ ፤,"And it came to pass, when he began to reign, as soon as he sat on his throne, that he slew all the house of Baasha: he left him not one that pisseth against a wall, neither of his kinsfolks, nor of his friends." +ባኦስና ልጁ ኤላ ስለ ሠሩት ኃጢአት ሁሉ፥ በምናምንቴም ሥራቸው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ እስራኤልን ስለ አሳቱበት ኃጢአት፥ በነቢዩ በኢዩ እጅ በባኦስ ላይ እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል ዘምሪ የባኦስን ቤት ሁሉ እንዲሁ አጠፋ።,በከመ ነበበ እግዚአብሔር ላዕለ ቤተ ባአስ በከመ ተናገረ በአፉሁ ለኢዩ ነቢይ ፤,"Thus did Zimri destroy all the house of Baasha, according to the word of the LORD, which he spake against Baasha by Jehu the prophet," +የቀረውም የኤላ ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?,በእንተ ኵሉ ኀጢአቱ ለባአስ ወለኤላ ወልዱ ዘከመ አስሐቶሙ ለእስራኤል ከመ ያምዕዕዎ ለእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል በርኵሰ ዚአሆሙ ።,"For all the sins of Baasha, and the sins of Elah his son, by which they sinned, and by which they made Israel to sin, in provoking the LORD God of Israel to anger with their vanities." +በይሁዳ ንጉሥ በአሳ በሀያ ሰባተኛው ዓመት ዘምሪ በቴርሳ ሰባት ቀን ነገሠ። ሕዝቡም በፍልስጥኤም አገር የነበረው ገባቶንን ከብበው ነበር።,ወዘተረፈ ነገሩ ለኤላ ዘገብረ ናሁ ውእቱ ዝንቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነቢያቲሆሙ ለነገሥተ እስራኤል ።,"Now the rest of the acts of Elah, and all that he did, are they not written in the book of the chronicles of the kings of Israel?" +ከተማይቱንም ከብበው የነበሩ ሕዝብ ዘምሪ እንደ ዐመፀ፥ ንጉሡንም እንደ ገደለ ሰሙ፤ እስራኤልም ሁሉ በዚያ ቀን በሰፈሩ ውስጥ የሠራዊቱን አለቃ ዘንበሪን አነገሡ።,ወዝንበሪ ነግሠ ፯ዓመተ በተርሳ ወተዓይኒሆሙሰ ለእስራኤል ውስተ ገባቶን ዘኢሎፍሊ ።,"In the twenty and seventh year of Asa king of Judah did Zimri reign seven days in Tirzah. And the people were encamped against Gibbethon, which belonged to the Philistines." +ዘንበሪም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከገባቶን ወጥተው ቴርሳን ከበቡ።,ወሰምዑ ሕዝብ ውስተ ተዓይን እንዘ ይብሉ ዐለወ ዝንበሪ ወቀተሎ ለንጉሥ ወነግሠ ለእስራኤል ህየንቴሁ ወከመዝ ሰምዑ ወአንገሥዎ ለዝንበሪ መልአከ ሰራዊት በይእቲ ዕለት በውስተ ትዕይንት ።,"And the people that were encamped heard say, Zimri hath conspired, and hath also slain the king: wherefore all Israel made Omri, the captain of the host, king over Israel that day in the camp." +ዘምሪም ከተማይቱ እንደ ተያዘች ባየ ጊዜ ወደ ንጉሡ ቤት ግንብ ውስጥ ገባ፥ የንጉሡንም ቤት በራሱ ላይ በእሳት አቃጠለ፤,ወዐርገ ዝንበሪ ወኵሉ እስራኤል ምስሌሁ እምገባቶን ወዐገትዋ ለቴርሳ ወነበሩ ውስቴታ ።,"And Omri went up from Gibbethon, and all Israel with him, and they besieged Tirzah." +ስላደረገውም ኃጢአት፥ እስራኤልንም ስላሳተበት ኃጢአት፥ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አድርጎአልና፥ በኢዮርብዓምም መንገድ ሄዶአልና ሞተ።,ወእምዝ ሶበ ርእየ ዝንበሪ እስመ ተዐግተት ሀገር ወከመ አውዐዩ ቤተ ንጉሥ ወአውዐየ ውእቱሂ በቤተ ንጉሥ ወሞተ ፤,"And it came to pass, when Zimri saw that the city was taken, that he went into the palace of the king's house, and burnt the king's house over him with fire, and died," +የቀረውም የዘምሪ ነገር፥ ያደረገውም ዐመፅ፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?,በእንተ ኀጣውኢሁ ዘገብረ እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር ዘሖረ በፍኖተ ኢዮራብዓም ወልደ ናባጥ ወበኀጢአቱ ዘአስሐቶሙ ለእስራኤል ።,"For his sins which he sinned in doing evil in the sight of the LORD, in walking in the way of Jeroboam, and in his sin which he did, to make Israel to sin." +በዚያም ጊዜ የእስራኤል ሕዝብ በሁለት ተከፈለ፤ የሕዝቡም እኩሌታ የጎናትን ልጅ ታምኒን ያነግሡት ዘንድ ተከተለው፤ እኩሌታውም ዘንበሪን ተከተለ።,ወተረፈ ነገሩ ለዝንበሪ ወኵሉ ዘገብረ ናሁ ውእቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነቢያቲሆሙ ለነገሥተ እስራኤል ።,"Now the rest of the acts of Zimri, and his treason that he wrought, are they not written in the book of the chronicles of the kings of Israel?" +ዘንበሪንም የተከተለ ሕዝብ የጎናትን ልጅ ታምኒን በተከተለ ሕዝብ ላይ በረታ፤ ታምኒም ሞተ፥ ዘንበሪም ነገሠ።,ወአሜሃ ተከፍለ ሕዝበ እስራኤል ፤ መንፈቀ ሕዝብ ተለውዎ ለተምኒ ወልደ ጎታን ከመ ያንግሥዎ ፤ ወመንፈቀ ሕዝብ ተለውዎ ለዝንበሪ ።,"Then were the people of Israel divided into two parts: half of the people followed Tibni the son of Ginath, to make him king; and half followed Omri." +በይሁዳ ንጉሥ በአሳ በሠላሳ አንደኛው ዓመት ዘንበሪ በእስራኤል ላይ አሥራ ሁለት ዓመት ነገሠ። በቴርሳም ስድስት ዓመት ነገሠ።,ወሕዝብ ዘተለውዎ ለዝንበሪ ጸንዕዎሙ ለሕዝብ እለ ተለውዎ ለተምኒ ወልደ ጎታን ወሞተ ተምኒ ወኢዮራም እኁሁ በውእቱ መዋዕል ወነግሠ ዝንበሪ እምድኅረ ተምኒ ።,"But the people that followed Omri prevailed against the people that followed Tibni the son of Ginath: so Tibni died, and Omri reigned." +ከሳምርም በሁለት መክሊት ብር የሰማርያን ተራራ ገዛ፤ በተራራውም ላይ ሠራ፥ የሠራውንም ከተማ በተራራው ባለቤት በሳምር ስም ሰማርያ ብሎ ጠራው።,አመ ፴ወ፩ዓመተ መንግሥቱ ለአሳ ነግሠ ዝንበሪ ለእስራኤል ፲ወ፪ዓመተ ወ፮ዓመተ ነግሠ በቴርሳ ።,"In the thirty and first year of Asa king of Judah began Omri to reign over Israel, twelve years: six years reigned he in Tirzah." +ዘንበሪም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፥ ከእርሱም አስቀድሞ ከነበሩት ይልቅ እጅግ ከፋ።,ወተሣየጦ ዝንበሪ ለደብረ ሰምሮን በኀበ ሴምር እግዚኡ ለውእቱ ደብር በክልኤ መካልየ ብሩር ወሐነጾ ለውእቱ ደብር ወሰመዩ ስሞ ለውእቱ ደብር ዘሐነጸ በስመ ሴሜር እግዚኡ ለውእቱ ደብር ሴሜሮን ።,"And he bought the hill Samaria of Shemer for two talents of silver, and built on the hill, and called the name of the city which he built, after the name of Shemer, owner of the hill, Samaria." +በናባጥም ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሁሉ በምናምንቴም ነገራቸው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ እስራኤልን ባሳተበት ኃጢአት ሄደ።,ወገብረ ዝንበሪ እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር ወአፈድፈደ ገቢረ እኪት ፈድፋደ እምነ ኵሎሙ እለ ኮኑ እምቅድሜሁ ።,"But Omri wrought evil in the eyes of the LORD, and did worse than all that were before him." +የቀረውም ዘንበሪ ያደረገው ነገር፥ የሠራውም ጭከና፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?,ወሖረ በፍኖተ ኢዮራብዓም ወልደ ናባጥ ወበኀጢአቱ ዘአስሐቶሙ ለእስራኤል ከመ ያምዕዕዎሙ በከንቶሙ ።,"For he walked in all the way of Jeroboam the son of Nebat, and in his sin wherewith he made Israel to sin, to provoke the LORD God of Israel to anger with their vanities." +ዘንበሪም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በሰማርያም ተቀበረ፤ ልጁም አክዓብ በፋንታው ነገሠ።,ወኵሉ ነገሩ ለዝንበሪ ወኵሉ ዘገብረ ወኵሉ ኀይሉ ናሁ ውእቱ ዝንቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነቢያቲሆሙ መዋዕሊሆሙ ለነገሥተ እስራኤል ።,"Now the rest of the acts of Omri which he did, and his might that he shewed, are they not written in the book of the chronicles of the kings of Israel?" +በይሁዳም ንጉሥ በአሳ በሠላሳ ስምንተኛው ዓመት የዘንበሪ ልጅ አክዓብ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ የዘንበሪም ልጅ አክዓብ በእስራኤል ላይ በሰማሪያ ሀያ ሁለት ዓመት ነገሠ።,ወሰከበ ዝንበሪ ምስለ አበዊሁ ወቀበርዎ ውስተ ሰማርያ ወነግሠ አካአብ ወልዱ ህየንቴሁ ።,"So Omri slept with his fathers, and was buried in Samaria: and Ahab his son reigned in his stead." +የዘንበሪም ልጅ አክዓብ ከእርሱ በፊት ከነበሩት ሁሉ ይልቅ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ።,አመ ፲ዓመቱ ለዝንበሪ ነግሠ ዮሳፍጥ ወልደ አሳ ፤,And in the thirty and eighth year of Asa king of Judah began Ahab the son of Omri to reign over Israel: and Ahab the son of Omri reigned over Israel in Samaria twenty and two years. +በናባጥም ልጅ በኢዮርብዓም ኃጢአት መሄድ ታናሽ ነገር መሰለው፥ የሲዶናውያንንም ንጉሥ የኤትበኣልን ልጅ ኤልዛቤልን አገባ፥ ሄዶም በኣልን አመለከ ሰገደለትም።,፴ወ፭ዓመቱ ሎቱ አመ ይነግሥ ወ፳ወ፭ዓመተ ነግሠ በኢየሩሳሌም ወስማ ለእሙ ገቡዛ ወለተ ሴሌሕ ።,And Ahab the son of Omri did evil in the sight of the LORD above all that were before him. +በሰማርያም በሠራው በበኣል ቤት ውስጥ ለበኣል መሠዊያ አቆመ።,ወሖረ በፍኖተ አቡሁ አሳ ወኢተግሕሠ እምኔሃ ከመ ይግበር ጽድቀ ቅድመ እግዚአብሔር,"And it came to pass, as if it had been a light thing for him to walk in the sins of Jeroboam the son of Nebat, that he took to wife Jezebel the daughter of Ethbaal king of the Zidonians, and went and served Baal, and worshipped him." +አክዓብም የማምለኪያ ዐፀድ ተከለ፤ አክዓብም ከእርሱ በፊት ከነበሩት ሁሉ ይልቅ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን የሚያስቈጣውን ነገር አበዛ።,ወባሕቱ ኢያሰሰለ አማልክቲሆሙ ዘውስተ አድባር ወይሠውዑ ወየዐጥኑ ሎሙ ሕዝብ በውስተ አድባር ።,"And he reared up an altar for Baal in the house of Baal, which he had built in Samaria." +በእርሱም ዘመን የቤቴል ሰው አኪኤል ኢያሪኮን ሠራ፤ በነዌም ልጅ በኢያሱ እጅ እንደ ተነገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል፥ በበኵር ልጅ በአቢሮን መሠረትዋን አደረገ፥ በታናሹ ልጁም በሠጉብ በሮችዋን አቆመ። a,ወዘከመ ረሰየ ዮሳፍጥ ምስለ ንጉሠ እስራኤል ወኵሉ ኀይሉ ዘገብረ ወዘጸብአ ናሁ ዝንቱ ውእቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነቢያት መዋዕሊሆሙ ለነገሥተ ይሁዳ ።,And Ahab made a grove; and Ahab did more to provoke the LORD God of Israel to anger than all the kings of Israel that were before him. +በገለዓድ ቴስቢ የነበረው ቴስብያዊው ኤልያስ አክዓብን። በፊቱ የቆምሁት የእስራኤል አምላክ ሕያው እግዚአብሔርን! ከአፌ ቃል በቀር በእነዚህ ዓመታት ጠልና ዝናብ አይሆንም አለው።,ወይቤሎ ኤልያስ ትስብያዊ ነቢይ ዘእምነ ቴሰበን ዘገለአድ ይቤሎ ለአካአብ ሕያው እግዚአብሔር አምላከ ኀይል አምላከ እስራኤል ዘቆምኩ ቅድሜሁ ከመ ኢይወርድ ዝናም በእሉ ዓመት ዘእንበለ በቃለ አፉየ ።,"And Elijah the Tishbite, who was of the inhabitants of Gilead, said unto Ahab, As the LORD God of Israel liveth, before whom I stand, there shall not be dew nor rain these years, but according to my word." +የእግዚአብሔርም ቃል እንዲህ ሲል ለእርሱ መጣለት።,ወኮነ ቃለ እግዚአብሔር ኀበ ኤልያስ ወይቤሎ ፤,"And the word of the LORD came unto him, saying," +ከዚህ ተነሥተህ ወደ ምሥራቅ ሂድ፥ በዮርዳኖስም ትይዩ ባለው በኮራት ፈፋ ውስጥ ተሸሸግ።,ሖር መንገለ ጽባሕ ወተኀባእ ውስተ ፈለገ ከረት ዘመንገለ ገጸ ዮርዳኖስ ።,"Get thee hence, and turn thee eastward, and hide thyself by the brook Cherith, that is before Jordan." +ከወንዙም ትጠጣለህ፥ ቍራዎችም በዚያ ይመግቡህ ዘንድ አዝዣለሁ።,ወስተይ ማየ እምውእቱ ፈለግ ወእኤዝዝ ለቋዓት ይሴስዩከ በህየ ።,"And it shall be, that thou shalt drink of the brook; and I have commanded the ravens to feed thee there." +ሄደም እንደ እግዚአብሔር ቃልም አደረገ። ሄዶም በዮርዳኖስ ትይዩ ባለ��� በኮራት ፈፋ ውስጥ ተቀመጠ።,ወገብረ ኤልያስ በከመ ይቤሎ እግዚአብሔር ወነበረ ውስተ ፈለገ ከረት ዘቀድመ ዮርዳኖስ ።,"So he went and did according unto the word of the LORD: for he went and dwelt by the brook Cherith, that is before Jordan." +ቍራዎቹም በየጥዋትና በየማታው እንጀራና ሥጋ ያመጡለት ነበር፤ ከወንዙም ይጠጣ ነበር።,ወቋዓት ያመጽኡ ሎቱ በአፈ ጽባሕ ኅብስተ ወፍና ሰርክ ሥጋ ወእምፈለግ ይሰቲ ማየ ።,"And the ravens brought him bread and flesh in the morning, and bread and flesh in the evening; and he drank of the brook." +ከብዙ ቀንም በኋላ በምድር ላይ ዝናብ አልነበረምና ወንዙ ደረቀ።,ወእምድኅረ ብዙኅ መዋዕል የብሰ ውእቱ ፈለግ ወዝናምኒ ኢዘንመ ውስተ ምድር ።,"And it came to pass after a while, that the brook dried up, because there had been no rain in the land." +ተነሥተህም በሲዶና አጠገብ ወዳለችው ወደ ሰራፕታ ሂድ፥ በዚያም ተቀመጥ፤,ወኮነ ቃለ ኢግዚአብሔር ኀበ ኤልያስ ወይቤሎ ፤,"And the word of the LORD came unto him, saying," +እነሆም፥ ትመግብህ ዘንድ አንዲት ባልቴት አዝዣለሁ የሚል የእግዚአብሔር ቃል መጣለት።,ተንሥእ ወሖር ውስተ ሰሬጵጣ ዘሲዶና ወናሁ አዘዝኩ በህየ ትሴስይከ ብእሲት መበለት ።,"Arise, get thee to Zarephath, which belongeth to Zidon, and dwell there: behold, I have commanded a widow woman there to sustain thee." +ተነሥቶም ወደ ሰራፕታ ሄደ፤ ወደ ከተማይቱም በር በደረሰ ጊዜ አንዲት ባልቴት በዚያ እንጨት ትለቅም ነበር፤ እርሱም ጠርቶ። የምጠጣው ጥቂት ውኃ በጽዋ ታመጭልኝ ዘንድ እለምንሻለሁ አላት።,ወተንሥአ ወሖረ ውስተ ሰርጵጣ ወበጽሐ ውስተ አንቀጸ ሀገር ወረከበ በህየ ብእሲተ መበለተ ተሐጥብ ዕፀወ ወጸውዐ እምድኅሬሃ ኤልያስ ወይቤላ አምጽኢ ሊተ ሕቀ ማየ በግምዔ ወእስተይ ።,"So he arose and went to Zarephath. And when he came to the gate of the city, behold, the widow woman was there gathering of sticks: and he called to her, and said, Fetch me, I pray thee, a little water in a vessel, that I may drink." +ውኃም ልታመጣለት በሄደች ጊዜ ወደ እርስዋ ጠርቶ፥ ቁራሽ እንጀራ በእጅሽ ይዘሽ ትመጭ ዘንድ እለምንሻለሁ አላት።,ወሖረት ታምጽእ ወጸውዐ እምድኅሬሃ ወይቤላ ተማልዒ ሊተ ምስሌኪ ፍታ ኅብስተ ።,"And as she was going to fetch it, he called to her, and said, Bring me, I pray thee, a morsel of bread in thine hand." +እርስዋም። አምላክህ ሕያው እግዚአብሔርን! በማድጋ ካለው ከእፍኝ ዱቄት፥ በማሰሮም ካለው ከጥቂት ዘይት በቀር እንጀራ የለኝም፤ እነሆም፥ ገብቼ ለእኔና ለልጄ እጋግረው ዘንድ በልተነውም እንሞት ዘንድ ጥቂት እንጨት እሰበስባለሁ አለች።,ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት ሕያው እግዚአብሔር አምላክከ ከመ አልብየ እክለ እንበለ ምልአ እድ ሐሪጽ ውስተ ቀሡት ወሕዳጥ ቅብእ ውስተ ልኵንት ወናሁ አስተጋብእ ክልኤተ ዕፀወ ወአሐውር ወእገብር ለከ ወለደቂቅየ ወንበልዕ ወንመውት ።,"And she said, As the LORD thy God liveth, I have not a cake, but an handful of meal in a barrel, and a little oil in a cruse: and, behold, I am gathering two sticks, that I may go in and dress it for me and my son, that we may eat it, and die." +ኤልያስም አላት። አትፍሪ፤ ይልቅስ ሄደሽ እንዳልሺው አድርጊ፤ አስቀድመሽ ግን ከዱቄቱ ለእኔ ታናሽ እንጎቻ አድርገሽ አምጭልኝ፥ ከዚያም በኋላ ለአንቺና ለልጅሽ አድርጊ፤,ወይቤላ ኤልያስ ተአመኒ ወሖሪ ወግበሪ በከመ ትቤሊ ወባሕቱ ሊተ ቅድሚ ግበሪ እምውስቴቱ ንስቲተ ዳፍንተ ወአምጽኢ ሊተ ወለኪሰ ወለደቂቅኪ ድኅረ ትገብሪ ።,"And Elijah said unto her, Fear not; go and do as thou hast said: but make me thereof a little cake first, and bring it unto me, and after make for thee and for thy son." +የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። በምድር ላይ እግዚአብሔር ዝናብ እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ፥ ዱቄቱ ከማድጋ አይጨረስም፥ ዘይቱም ከማሰሮው አይጎድልም።,እስመ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ቀሡትኪኒአ አንተ ሐሪጽአ ኢተኀልቅአ ወልኵንትኪኒአ እንተ ቅብእ��� ኢተኀልቅአ እስከ ይሁብአ እግዚአብሔርአ ዝናመ ላዕለአ ምድርአ ።,"For thus saith the LORD God of Israel, The barrel of meal shall not waste, neither shall the cruse of oil fail, until the day that the LORD sendeth rain upon the earth." +እርስዋም ሄዳ እንደ ኤልያሳ ቃል አደረገች፤ እርስዋና እርሱ ቤትዋም ብዙ ቀን በሉ።,ወሖረት ይእቲ ብእሲት ወገብረት ወበልዑ ውእቱ ወይእቲ ወደቂቃ ።,"And she went and did according to the saying of Elijah: and she, and he, and her house, did eat many days." +በኤልያስም እጅ እንደ ተናገረው እንደ እግዚአብሔር ቃል ዱቄቱ ከማድጋው አልተጨረሰም፥ ዘይቱም ከማሰሮው አልጎደለም።,ወውእቱኒ ቀሱታ እንተ ሐሪጽ ኢኀልቀት ወልኵንትኒ እንተ ቅብእ ኢኀልቀ በከመ ይቤ እግዚአብሔር በእደ ኤልያስ ገብሩ ።,"And the barrel of meal wasted not, neither did the cruse of oil fail, according to the word of the LORD, which he spake by Elijah." +ከዚያም በኋላ የባለቤቲቱ ልጅ ታመመ፤ ትንፋሹም እስኪታጣ ድረስ ደዌው እጅግ ከባድ ነበረ።,ወእምዝ ደወየ ወልዳ ለይእቲ ብእሲት በዐልተ ቤት ወከብደ ደዌሁ እስከ ወፅአት ነፍሱ በላዕሌሁ ።,"And it came to pass after these things, that the son of the woman, the mistress of the house, fell sick; and his sickness was so sore, that there was no breath left in him." +እርስዋም ኤልያስን። የእግዚአብሔር ሰው ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለኝ? ኃጢአቴንስ ታሳስብ ዘንድ፥ ልጄንስ ትገድል ዘንድ ወደ እኔ መጥተሃልን? አለችው።,ወትቤሎ ለኤልያስ ሚሊተ ወለከ ብእሴ እግዚአብሔር ፤ መጻእከ ኀቤየ ከመ ትዝክር ኀጢአትየ ወይሙት ወልድየ ።,"And she said unto Elijah, What have I to do with thee, O thou man of God? art thou come unto me to call my sin to remembrance, and to slay my son?" +ኤልያስም። ልጅሽን ስጪኝ አላት። ከብብትዋም ወስዶ ተቀምጦበት ወደ ነበረው ሰገነት አወጣው በአልጋውም ላይ አጋደመው።,ወይቤላ ኤልያስ ለይእቲ ብእሲት ሀብንዮ ለወልድኪ ወነሥኦ እምነ ሕፅና ወአዕረጎ ውስተ ጽርሔ ኀበ የኀድር ውእቱ ወአስከቦ ወሰከበ ።,"And he said unto her, Give me thy son. And he took him out of her bosom, and carried him up into a loft, where he abode, and laid him upon his own bed." +ወደ እግዚአብሔርም። አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ ልጅዋን በመግደልህ ይህችን ትቀልበኝ የነበረቺቱን ባልቴት እንዲህ ደግሞ አስጨነቅኻትን? ብሎ ጮኸ።,ወጸርኀ ኤልያስ ወይቤ እሌሊተ እግዚኦ ስምዓ ለዛቲ መበለት እስመሁ አነ ኀደርኩ ኀቤሃ ለዛቲ መበለት አሕሠምከ ላዕሌሃ ወቀተልከ ወልዳ ።,"And he cried unto the LORD, and said, O LORD my God, hast thou also brought evil upon the widow with whom I sojourn, by slaying her son?" +በብላቴናውም ላይ ሦስት ጊዜ ተዘረጋበት፥ ወደ እግዚአብሔርም። አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ የዚህ ብላቴና ነፍስ ወደ እርሱ ትመለስ ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎ ጮኸ።,ወነፍሖ ለውእቱ ሕፃን ሥልሰ ወጸውዖ ለእግዚአብሔር ወይቤ እግዚአብሔር አምላኪየ ትግባእ ነፍሱ ለዝንቱ ሕፃን ላዕሌሁ ።,"And he stretched himself upon the child three times, and cried unto the LORD, and said, O LORD my God, I pray thee, let this child's soul come into him again." +እግዚአብሔርም የኤልያስን ቃል ሰማ፤ የብላቴናው ነፍስ ወደ እርሱ ተመለሰች፥ እርሱም ዳነ።,ወኮነ ከማሁ ወበከየ ውእቱ ሕፃን ።,"And the LORD heard the voice of Elijah; and the soul of the child came into him again, and he revived." +ኤልያስም ብላቴናውን ይዞ ከሰገነቱ ወደ ቤት አወረደው፥ ኤልያስም። እነሆ፥ ልጅሽ በሕይወት ይኖራል ብሎ ለእናቱ ሰጣት።,ወአውረዶ እምጽርሕ ውስተ ቤት ወመጠዋ ለእሙ ወይቤላ ኤልያስ ነዋ ርእዪ ከመ ሐይወ ወልድኪ ።,"And Elijah took the child, and brought him down out of the chamber into the house, and delivered him unto his mother: and Elijah said, See, thy son liveth." +ሴቲቱም ኤልያስን። የእግዚአብሔር ሰው እንደ ሆንህ፥ የእግዚአብሔርም ቃል በአፍህ እውነት እንደ ሆነ አሁን አወቅሁ አለችው።,ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት ለኤልያስ ናሁ አእመርኩ ከመ ብአሴ እግዚአብሔር አንተ ወቃለ እግዚአብሔር ዘበጽድቅ ውስተ አፉከ ።,"And the woman said to Elijah, Now by this I know that thou art a man of God, and that the word of the LORD in thy mouth is truth." +የእስራኤል ልጆች ከግብጽ ምድር ከወጡ አራት መቶ ሰማንያ ዓመት በሆነ ጊዜ፥ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ።,ወእምዝ አመ ኮነ ፬፻፹ወ፬ዓመት እምአመ ወፅኡ ደቂቀ እስራኤል እምግብጽ አመ ራብዕ ዓም እምዘ ነግሠ ሰሎሞን ንጉሥ ላዕለ እስራኤል በካልእ ወርኅ ፤,"And it came to pass in the four hundred and eightieth year after the children of Israel were come out of the land of Egypt, in the fourth year of Solomon's reign over Israel, in the month Zif, which is the second month, that he began to build the house of the LORD." +ንጉሡ ሰሎሞንም ለእግዚአብሔር የሠራው ቤት ርዝመቱ ስድሳ ክንድ፥ ወርዱም ሀያ ክንድ፥ ቁመቱም ሠላሳ ክንድ ነበረ።,አዘዘ ንጉሥ ያምጽኡ ዐበይተ እብነ ወሠናያተ ወወደዩ ውስተ ውእቱ ቤት ወእብነ ዘኢኮነ ውቁረ ።,"And the house which king Solomon built for the LORD, the length thereof was threescore cubits, and the breadth thereof twenty cubits, and the height thereof thirty cubits." +በመቅደሱም ፊት ወለል ነበረ፤ ርዝመቱም እንደ መቅደሱ ወርድ ሀያ ክንድ፥ ወርዱም ከቤቱ ወደፊት አሥር ክንድ ነበረ።,ወወቀርዎን ደቀ ሰሎሞን ወደቀ ኪረም ወወደይዎን ።,"And the porch before the temple of the house, twenty cubits was the length thereof, according to the breadth of the house; and ten cubits was the breadth thereof before the house." +ለቤቱም በዓይነ ርግብ የተዘጉ መስኮቶች አደረገ።,ወበራብዕ ዓመት ሣረሮ ለቤተ እግዚአብሔር በወርኀ ኔሳን በካልእ ወርኅ ።,And for the house he made windows of narrow lights. +በቤቱም ግንብ ዙሪያ፥ በመቅደሱና በቅድስተ ቅዱሳኑ ግንብ ዙሪያ፥ ደርብ ሠራ፥ በዙሪያውም ጓዳዎች አደረገ።,አመ ፲ወ፩ዓመት ወወርኁ በዓድ ወውስተ ወርኅ ሳምን ኀልቀ ኵሉ ሥርዐቱ ወኵሉ ግብረቱ ።,"And against the wall of the house he built chambers round about, against the walls of the house round about, both of the temple and of the oracle: and he made chambers round about:" +የታችኛውም ደርብ ወርዱ አምስት ክንድ፥ የመካከለኛው ደርብ ወርዱ ስድስት ክንድ፥ የሦስተኛውም ደርብ ወርዱ ሰባት ክንድ ነበረ። ሰረገሎቹ በቤቱ ግንብ ውስጥ እንዳይገቡ ከቤቱ ግንብ ውጭ ዓረፍቶች አደረገ።,ወውእቱ ቤት ዘሐነጸ ሰሎሞን ንጉሥ ለእግዚአብሔር ፳በእመት ኑኁ ወ፳በእመት ርሕቡ ወ፳በእመት ላዕሉ ።,"The nethermost chamber was five cubits broad, and the middle was six cubits broad, and the third was seven cubits broad: for without in the wall of the house he made narrowed rests round about, that the beams should not be fastened in the walls of the house." +ቤቱም በተሠራ ጊዜ ፈጽመው በተወቀሩ ድንጋዮች ተሠራ፤ በተሠራም ጊዜ መራጃና መጥረቢያ የብረትም ዕቃ ሁሉ በቤቱ ውስጥ አልተሰማም።,ወኤላም ቅድመ መቅደሱ ፳በእመት ኑኁ ውስተ ርኅበ ቤቱ ወ፳በእመት ርኅቡ ቅድመ ቤቱ ወሐነጸ ቤቶ ወፈጸመ ።,"And the house, when it was in building, was built of stone made ready before it was brought thither: so that there was neither hammer nor axe nor any tool of iron heard in the house, while it was in building." +የታችኛውም ደርብ ጓዳዎች በር በቤቱ ቀኝ አጠገብ ነበረ። ከዚያም ወደ መካከለኛው ደርብ፥ ከመካከለኛውም ወደ ሦስተኛው ደርብ በመውጫ ያስወጣ ነበር።,ወገብረ ለውእቱ ቤት መሳክወ ኅቡኣተ ወኅቡኣነ ።,"The door for the middle chamber was in the right side of the house: and they went up with winding stairs into the middle chamber, and out of the middle into the third." +ቤቱንም ሠርቶ ፈጸመው፤ በዝግባው ሰረገሎችና ሳንቃዎች ከደነው።,ወአስተቀጸለ አረፍቶ ለቤተ መቅደስ በሜልንታራ ወለዳቤርሂ ወገብረ ገበዋቲሁ ዘዐውዱ ።,"So he built the house, and finished it; and covered the house with beams and boards of cedar." +በቤቱም ሁሉ ዙሪያ ቁመታቸው አምስት አምስት ክንድ የሆነ ደርቦች ሠራ፤ ከቤቱም ጋር በዝግባ እንጨት አጋጠማቸው።,ወአረፍተ ገቦሁ እምታሕቴሁ ኀምስ በእመት ርኅቡ ወለማእከላዊ ስድስ በእመት ወለሣልስኒ ስብዕ በእመት ርኅቡ እስመ አስተራሐቆ ለመኣዝነ ቤቱ ዘዐውዱ ከመ ኢይትቃረብ አረፍተ ቤቱ ።,"And then he built chambers against all the house, five cubits high: and they rested on the house with timber of cedar." +የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ሰሎሞን መጣ እንዲህ ሲል።,ወተሐንጸ ቤቱ በእብን ዐበይት ዘኢተወቅረ ወመፍጽሐ ወድቍንድቈ ወኵሎ መብዕለ ኀፂን ኢተሰምዐ በህየ በውስተ ቤቱ እንዘ የሐንጽዎ ።,"And the word of the LORD came to Solomon, saying," +ስለዚህ ስለምትሠራው ቤት በሥርዓቴ ብትሄድ፥ ፍርዴንም ብታደርግ፥ ትመላለስበትም ዘንድ ትእዛዜን ሁሉ ብትጠብቅ፥ ለአባትህ ለዳዊት የነገርሁትን ቃል ከአንተ ጋር አጸናለሁ።,ወዴዴ ዘመንገለ ገቦ ቤት ዘየማን ዘእምነ ታሕቱ ወቦ መዓርገ ማእከለ ወእምነ ውእቱ መዓርግ ውሰተ ተሥላስ ።,"Concerning this house which thou art in building, if thou wilt walk in my statutes, and execute my judgments, and keep all my commandments to walk in them; then will I perform my word with thee, which I spake unto David thy father:" +በእስራኤልም ልጆች መካከል እኖራለሁ፥ ሕዝቤንም እስራኤልን አልጥልም።,ወሐነጸ ቤቶ ወፈጸሞ ወጠፈሮ በዕፀወ ቄድሮስ ።,"And I will dwell among the children of Israel, and will not forsake my people Israel." +ሰሎሞንም ቤቱን ሠራው፥ ፈጸመውም።,ወሐነጸ ኵሎ ቤቶ ወአሰሮ በወኣስርት ዘዘ ኀምስ በእመት ኑኁ ወአስተአሰሮ በመሠንይ ዘዕፀወ ቄድሮስ ።,"So Solomon built the house, and finished it." +የቤቱንም ግንብ ውስጡን በዝግባ ሳንቃ ለበጠ፤ ከቤቱም መሠረት ጀምሮ እስከ ጣራው ድረስ ውስጡን በእንጨት ለበጠው፤ ደግሞም የቤቱን ወለል በጥድ እንጨት ከደነው።,ወሐነጸ አረፍተ ቤቱ በዕፀወ ቄድሮስ እምነ ምድረ አረፋቲሁ ለቤቱ እስከ ጠፈሩ ወእስከ ሠራዊቱ ወኵሎ አረፋቲሁ በዕፀው እንተ ውስጥ ገለዎ ወአስተአኀዞ እንተ ውስጥ ቤቶ በዕፀወ ጴውቂና በዘ ገበዋቲሁ ።,"And he built the walls of the house within with boards of cedar, both the floor of the house, and the walls of the cieling: and he covered them on the inside with wood, and covered the floor of the house with planks of fir." +በቤቱ ውስጥ ቅድስተ ቅዱሳን ይሆን ዘንድ ኋለኛውን ሀያውን ክንድ በዝግባ እንጨት ጋረደው።,ወሐነጸ ፳በእመት እምነ ጽንፈ አረፍት ዘገቦሁ ዘ፩እምነ ምድሩ እስከ ሠራዊቱ ወገብረ እምነ ዳቤር ውስተ ቅድስተ ቅዱሳን ።,"And he built twenty cubits on the sides of the house, both the floor and the walls with boards of cedar: he even built them for it within, even for the oracle, even for the most holy place." +በቅድስተ ቅዱሳኑ ፊት ያለውም መቅደስ ርዝመቱ አርባ ክንድ ነበረ።,ወ፵በእመት ውእቱ ጽርሑ ፤,"And the house, that is, the temple before it, was forty cubits long." +የቤቱንም ውስጥ በተጐበጐበና በፈነዳ አበባ በተቀረጸ ዝግባ ለበጠው፤ ሁሉም ዝግባ ነበረ፤ ድንጋዩም አልታየም ነበር።,እምቅድመ ዳቢር ማእከለ ቤቱ እንተ ውስጥ ከመ ይንበር ህየ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ።,And the cedar of the house within was carved with knops and open flowers: all was cedar; there was no stone seen. +በዚያም የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ያኖር ዘንድ በቤቱ ውስጥ ቅድስተ ቅዱሳኑን አበጀ።,ወ፳በእመት ኑኁ ወ፳በእመት ርኅቡ ወ፳በእመት ላዕሉ ወቀፈሎ በወርቅ ወአሰርገዎ ወገብረ ምሥዋዕ ቅድመ ዳቤር ወቀፈሎ በወርቅ ።,"And the oracle he prepared in the house within, to set there the ark of the covenant of the LORD." +የቅድስተ ቅዱሳንም ርዝመት ሀያ ክንድ፥ ስፋቱም ሀያ ክንድ፥ ቁመቱም ሀያ ክንድ ነበረ፤ በጥሩ ወርቅም ለበጠው።,ወለኵሉ ቤቱ ቀፈሎ በወርቅ ንጹሕ ኵሎ ቤቶ ።,"And the oracle in the forepart was twenty cubits in length, and twenty cubits in breadth, and twenty cubits in the height thereof: and he overlaid it with pure gold; and so covered the altar which was of cedar." +በቅድስተ ቅዱሳኑም ፊት ከዝግባ የተሠራ መሠዊያ አደረገ፤ በጥሩ ወርቅም ለበጠው።,ወገብረ ውሰተ ዳቤር ፪ኪሩ��ል ወዕሥር በእመት ቆሙ ።,So Solomon overlaid the house within with pure gold: and he made a partition by the chains of gold before the oracle; and he overlaid it with gold. +ቤቱንም ሁሉ ፈጽሞ በወርቅ ለበጠው፤ በቅድስተ ቅዱሳኑም ፊት የነበረውን መሠዊያ ሁሉ በወርቅ ለበጠው።,ወኀምስ በእመት ክንፉ ለ፩ኪሩብ ወኀምስ በእመት ለካልእ ወኮነ ዐሥር በእመት ማእከሎሙ ኀበ ያስተራክቡ ክነፊሆሙ ።,"And the whole house he overlaid with gold, until he had finished all the house: also the whole altar that was by the oracle he overlaid with gold." +በቅድስተ ቅዱሳኑም ውስጥ ቁመታቸው አሥር ክንድ የሆነ ከወይራ እንጨት ሁለት ኪሩቤል ሠራ።,ወከማሁ አምጣኒሆሙ ለክልኤሆሙ ዕሩይ ወ፩ግብረቶሙ ለክልኤሆሙ ።,"And within the oracle he made two cherubims of olive tree, each ten cubits high." +የኪሩብም አንደኛው ክንፍ አምስት ክንድ፥ የኪሩብም ሁለተኛው ክንፍ አምስት ክንድ ነበረ፤ ከአንደኛው ክንፍ ጫፍ ጀምሮ እስክ ሁለተኛው ክንፍ ጫፍ ድረስ አሥር ክንድ ነበረ።,ለኪሩብ ዐሥር በእመት ወከማሁ ካልኡኒ ኪሩብ ።,"And five cubits was the one wing of the cherub, and five cubits the other wing of the cherub: from the uttermost part of the one wing unto the uttermost part of the other were ten cubits." +ሁለተኛውም ኪሩብ አሥር ክንድ ነበረ፤ ሁለቱም ኪሩቤል አንድ ልክና አንድ መልክ ነበረ።,ወክልኤሆሙ ኪሩብ ማእከለ ቤት ውስጢ እሙንቱ ወስፋሕ ክነፊሆሙ ወ፩ክንፉ ይጐድእ እስከ አረፍተ ቤት ወዘካልኡኒ ኪሩብ ክንፉ ይጐድእ በካልእ አረፍት ወእልክቱ ካልኣን ክነፊሆሙ በማእከለ ቤት ደትኣኀዙ በበይናቲሆሙ ክንፋ ምስለ ክንፍ ።,And the other cherub was ten cubits: both the cherubims were of one measure and one size. +የአንዱ ኪሩብ ቁመት አሥር ክንድ ነበረ፥ የሁለተኛውም ኪሩብ እንዲሁ ነበረ።,ወቀፈሎሙ ለኪሩብ በወርቅ ።,"The height of the one cherub was ten cubits, and so was it of the other cherub." +ኪሩቤልንም በውስጠኛው ቤት አኖራቸው፤ የኪሩቤልም ክንፎቻቸው ተዘርግተው ነበር፤ የአንዱም ኪሩብ ክንፍ አንደኛውን ግንብ ይነካ ነበር፥ የሁለተኛውም ኪሩብ ክንፍ ሁለተኛውን ግንብ ይነካ ነበር፤ የሁለቱም ክንፎች በቤቱ መካከል እርስ በርሳቸው ይነካኩ ነበር።,ወለኵሉ አረፍተ ቤቱ ዘዐውዱ አግለፈ ወሠዐለ ሥዕለ ኪሩብ ወዘአፍአሰ ወዘውስጥኒ በቀልተ አሥዐለ ።,"And he set the cherubims within the inner house: and they stretched forth the wings of the cherubims, so that the wing of the one touched the one wall, and the wing of the other cherub touched the other wall; and their wings touched one another in the midst of the house." +ኪሩቤልንም በወርቅ ለበጣቸው።,ወምድረ ቤቱ አቅፈለ በወርቅ በውስጥኒ ወለጸናፈኒ ።,And he overlaid the cherubims with gold. +በቤቱም ግንብ ሁሉ ዙሪያ በውስጥና በውጭ የኪሩቤልና የዘንባባ ዛፍ የፈነዳም አበባ ምስል ቀረጸ።,ወለኆኅተ ዳቤር ገብረ መዓጹተ በዕፀ አርቄውቲኖን ወገብረ ሕዋራተ እንተ መርብዕት ፤,"And he carved all the walls of the house round about with carved figures of cherubims and palm trees and open flowers, within and without." +የቤቱንም ወለል በውስጥና በውጭ በወርቅ ለበጠ።,ለክልኤሆን ኆኅት በዕፀ ጴውቄና ወ፪መዓጹቲሃ ለአሐቲ ኆኅት ወድርኵኵቶን ወለካልኡኒ ኆኅት ፪መዓጹቲሃ ወድርኵኵታቲሃ ።,"And the floor of the house he overlaid with gold, within and without." +ለቅዱስተ ቅዱሳኑም መግቢያ ከወይራ እንጨት ደጆች ሠራ፤ መድረኩንና መቃኖቹን ደፉንም አምስት ማዕዘን አደረገ።,ወግሉፍ ውስቴቶን ኪሩብ ወበቀልት ወመንጠዋልዒሆን ዘወርቅ ወቅፉላት በወርቅ ወውዱዳት እስከ መድረኮን ።,And for the entering of the oracle he made doors of olive tree: the lintel and side posts were a fifth part of the wall. +ሁለቱንም ደጆች ከወይራ እንጨት ሠራ፤ የኪሩቤልንና የዘንባባ ዛፍ የፈነዳም አበባ ምስል ቀረጸባቸው፥ በወርቅም ለበጣቸው፤ ኪሩቤልናና የዘንባባውን ዛፍ በወርቅ ለበጣቸው።,ወነደቀ ለዐጸድ ውሳጢ ሠላስ አረፍተ ዘኢኮነ በውቅሮ ወአሕቀፎ��� ኵሎ ዐውዶን በሰሊዳት ዘዕፀ ቂድሮኖን ።,"The two doors also were of olive tree; and he carved upon them carvings of cherubims and palm trees and open flowers, and overlaid them with gold, and spread gold upon the cherubims, and upon the palm trees." +እንዲሁም ለመቅደሱ መግቢያ ከወይራ እንጨት አራት ማዕዘን መቃን አደረገ።,ወገብረ መንጦላዕተ ለዐጸደ ኤላም ዘውስተ ቤት ዘቅድመ መቅደስ ።,"So also made he for the door of the temple posts of olive tree, a fourth part of the wall." +ሰሎሞንም የራሱን ቤት በአሥራ ሦስት ዓመት ሠራ፥ የቤቱንም ሥራ ሁሉ ጨረሰ።,ወለአከ ንጉሥ ሰሎሞን ወነሥኦ ለኪራም እምነ ጢሮስ ወልደ ብእሲት መበለት ወእምነ ነገደ ንፍታሌም ውእቱ ወአቡሁሰ ብእሲ ጢርያዊ ነሃቤ ብርት ወኬንያ ፍጹም ውእቱ ወጠቢብ ወማእምር ወያአምር ኵሎ ግብረ ብርት ወቦአ ኀበ ሰሎሞን ንጉሥ ወገብረ ኵሎ ግብረ ።,"But Solomon was building his own house thirteen years, and he finished all his house." +የሊባኖስ ዱር ቤት የሚባል ቤትን ሠራ፤ ርዝመቱንም መቶ ክንድ፥ ስፋቱንም አምሳ ክንድ፥ ቁመቱንም ሠላሳ ክንድ አደረገ፤ የዝግባም እንጨት በሦስት ተራ በተሠሩ አዕማድ ላይ ቆሞ ነበር፤ በአዕማዱም ላይ የዝግባ እንጨት አግዳሚ ሰረገሎች ነበሩ።,ወሰበከ ፪አዕማደ ለኤላም ዘውስተ ቤት ወዐሥር ወሰምን በእመት ኑኁ ለዓምድ ወአምጣነ ዘየዐውዶ ዐሥር ወርብዕ በእመት ዘግዝፉ አርባዕ አጻብዕ ዘይትራከብ ላዕሌሁ ዐቀዱ ወከማሁ ካልእኒ ዐምዱ ።,"He built also the house of the forest of Lebanon; the length thereof was an hundred cubits, and the breadth thereof fifty cubits, and the height thereof thirty cubits, upon four rows of cedar pillars, with cedar beams upon the pillars." +በአዕማዱም ላይ በነበሩ አግዳሚዎች ቤቱ በዝግባ ሳንቃ ተሸፍኖ ነበር፤ አዕማዱም በአንዱ ተራ አሥራ አምስት፥ በአንዱ ተራ አሥራ አምስት እየሆኑ አርባ አምስት ነበሩ።,ወገብረ ፪አርእስተ ሎቶን ዘያነብሩ መልዕልተ አዕማድ ዘብርት ስብኮ ኀምስ በእመት ቆሙ ለ፩ርእስ ።,"And it was covered with cedar above upon the beams, that lay on forty five pillars, fifteen in a row." +መስኮቶቹም በሦስት ተራ ነበሩ፥ መስኮቶቹም ፊት ለፊት ይተያዩ ነበር።,ወገብረ ፪ሠቅሠቀ ዘያነብር ውስተ አርእስተ አዕማድ ፤ ፩ሠቅሠቅ ዲበ ፩ርእስ ወካልእ ሠቅሠቅ ዲበ ካልእ ርእስ ።,"And there were windows in three rows, and light was against light in three ranks." +ደጆቹና መስኮቶቹም ሁሉ አራት ማዕዘን ነበሩ፤ መስኮቶቹም በሦስት ተራ ሆነው ፊት ለፊት ይተያዩ ነበር።,ወገብሮሙ ከመ እንተ ላዕሉ ይሰቀሉ በ፪ሰሌዳተ ብርት ሥቅሡቃን ገብረ ዘይሰቀል ሰሌዳ መልዕልተ ሰሌዳ ወከማሁ ገብረ ለካልእ ርእስ ።,"And all the doors and posts were square, with the windows: and light was against light in three ranks." +አዕማዱም ያሉበቱን ቤት ሠራ፤ ርዝመቱም አምሳ ክንድ፥ ስፋቱም ሠላሳ ክንድ ነበረ፤ በእርሱም ፊት ደግሞ አዕማድና መድረክ ያሉበት ወለል ነበረ።,ወአቀመ ፪አዕማደ ዘኤላም ዘውስተ መቅደስ ወሶበ አቀመ አሐተ ዐምደ ሰመያ ስማ ያቁም ወሶበ አቀመ ካልእተ ዐምደ ሰመያ ስማ በለዝ ።,"And he made a porch of pillars; the length thereof was fifty cubits, and the breadth thereof thirty cubits: and the porch was before them: and the other pillars and the thick beam were before them." +ደግሞም የሚፈርድበት ዙፋን ያለበትን የፍርድ ቤት አደረገ። ከወለሉም አንሥቶ እስከ ጣራው ድረስ በዝግባ እንጨት ተሸፍኖ ነበር።,ወውስተ አርእስተ አዕማድ ገብረ ጽጌያተ ወመንገለ ኤላም ዘዘ ርብዕ በእመት ።,"Then he made a porch for the throne where he might judge, even the porch of judgment: and it was covered with cedar from one side of the floor to the other." +ከፍርድ ሰቀላ ወደ ውስጥ፥ በሌላውም አደባባይ ውስጥ የነበረውን መኖሪያ ቤት እንዲሁ ሠራ። እንደዚሁም ያለ ቤት ሰሎሞን ላገባት ለፈርዖን ልጅ ቤት ሠራ።,ወሜላንትሮን ላዕለ ክልኤሆን አዕማድ ወመልዕልተ አርእስቲሆን በአምጣነ ግዘፈ ሜላንትሮን ዘመንገለ ገቦሆን ��,"And his house where he dwelt had another court within the porch, which was of the like work. Solomon made also an house for Pharaoh's daughter, whom he had taken to wife, like unto this porch." +እነዚህም ሁሉ ከመሠረቱ ጀምሮ እስከ ጕልላቱ ድረስ በጥሩ በተጠረበና በውስጥና በውጭ በልክ በተከረከመ ድንጋይ ተሠርተው ነበር፤ በውጭውም እስከ ታላቁ አደባባይ ድረስ እንዲሁ ነበረ።,ወገብረ ባሕረ ዘዕሥር በእመት እምጽንፉ እስከ ጽንፉ ወከባብ ዐውዳ ወኀምስ በእመት ላዕላ ወኵሉ አምጣነ በውዳ ሠላሳ ወሥልስ በእመት ።,"All these were of costly stones, according to the measures of hewed stones, sawed with saws, within and without, even from the foundation unto the coping, and so on the outside toward the great court." +መሠረቱም አሥር ወይም ስምንት ክንድ በሆነ በጥሩና በታላቅ ድንጋይ ተሠርቶ ነበር።,ወመታግርተ ገብረ ላቲ እምነ መንገለ መትሕተ ከናፍሪሃ እንተ ዐውዳ ዘየዐውዳ ዘዘ ዕሥር በእመት ዘይመጥቃ ለይእቲ ባሕር ወያላዕላ ወገብረ ከናፍሪሃ ከመ ከናፍረ ጽዋዕ ወበውስቴታበቈለ ጽጌያተ ወግዘፉ ስዝር ።,"And the foundation was of costly stones, even great stones, stones of ten cubits, and stones of eight cubits." +በላዩም ልክ ሆኖ የተከረከመ ጥሩ ድንጋይና የዝግባ ሳንቃ ነበረ።,ወ፲ወ፪አልህምት መትሕታ ለይእቲ ባሕር ፤ ፫ደኔጽሩ ለመንገለ መስዕ ፤ ወ፫ይኔጽሩ ለመንገለ ባሕር ፤ ወ፫ይኔጽሩ ለመንገለ አዜብ ፤ ወ፫ይኔጽሩ ለመንገለ ጽባሕ ወዘባናተ ኵሎሙ ለመንገለ አረፍት ወይእቲ ባሕር እምላዕሉ ዲቤሆሙ ።,"And above were costly stones, after the measures of hewed stones, and cedars." +በታላቁም አደባባይ ዙሪያ የነበረው ቅጥር እንደ እግዚአብሔር ቤት እንደ ውስጠኛው አደባባይ ቅጥርና እንደ ቤቱ ወለል ሦስቱ ተራ በተጠረበ ድንጋይ አንዱም ተራ በዝግባ ሳንቃ ተሠርቶ ነበር።,ወገብረ ፲ሜካኖተ ዘብርት ኀምስ በእመት ኑኃ ለአሐቲ ሜከኖት ወርሕባ ርብዕ በእመት ወስድስ በእመት ቆማ ።,"And the great court round about was with three rows of hewed stones, and a row of cedar beams, both for the inner court of the house of the LORD, and for the porch of the house." +ንጉሡም ሰሎሞን ልኮ ኪራምን ከጢሮስ አስመጣ።,ወከመዝ ገብሮን ለሜካኖት ፤ አስተዳረጎን ወአስተናበሮን ከመ ማዕገት ወአስተኣኀዞን ከመ ማዕገት በበይናቲሆን ።,And king Solomon sent and fetched Hiram out of Tyre. +እርሱም ከንፍታሌም ወገን የነበረች የባል አልባ ሴት ልጅ ነበረ፥ አባቱም የጢሮስ ሰው ናስ ሠራተኛ ነበረ፤ የናስንም ሥራ ሁሉ ይሠራ ዘንድ በጥበብና በማስተዋል በብልሃትም ተሞልቶ ነበር። ወደ ንጉሡም ወደ ሰሎሞን መጥቶ ሥራውን ሁሉ ሠራ።,ወማእከሎን በኀበ ይትኣኀዛ አናብስት ወአልህምት ወኪሩብ ወከመዝ ውስተ መአኀዛቲሆን እምታሕቱሂ ወእምላዕሉሂ አናብስት ወአልህምት ግብረ ኮሬ ሙራዱ ።,"He was a widow's son of the tribe of Naphtali, and his father was a man of Tyre, a worker in brass: and he was filled with wisdom, and understanding, and cunning to work all works in brass. And he came to king Solomon, and wrought all his work." +ሁለቱን የናስ አዕማድ አደረገ፤ የአንዱም ዓምድ ቁመት አሥራ ስምንት ክንድ ነበረ፥ የዙሪያውም መጠን አሥራ ሁለት ክንድ ነበረ፤ የዓምዱም ውፍረት አንድ ጋት ነበረ፥ ውስጠ ክፍትም ነበረ። ሁለተኛውም ዓምድ እንዲሁ ነበረ።,ወ፬መንኰራኵረ ብርት ለለ ፩ሜከኖት ወመአኀዛቲሁ ዘብርት ወ፬ገበዋቲሁ ከመ አምሳለ ዘመትሕተ ማዕከክ ።,"For he cast two pillars of brass, of eighteen cubits high apiece: and a line of twelve cubits did compass either of them about." +በሁለቱም አዕማድ ራስ ላይ እንዲቀመጡ ከፈሰሰ ናስ ሁለት ጕልላት ሠራ፤ የአንዱም ጕልላት ቁመት አምስት ክንድ፥ የሁለተኛውም ጕልላት ቁመት አምስት ክንድ ነበረ።,ወእደው ውስተ ውእቱ መንኰራኵር እኁዝ ዘሜከኖት ።,"And he made two chapiters of molten brass, to set upon the tops of the pillars: the height of the one chapiter was five cubits, and the height of the other chapiter was five cubits:" +በአዕማዱም ራስ ላይ የነበሩትን ጕልላቶች ይሸፍኑ ዘንድ ሁለት እንደ መርበብ ሥራ አደረገ፤ አንዱም መርበብ ለአንዱ ጕልላት ሁለተኛውም መርበብ ለሁለተኛው ጕልላት ነበረ።,ወቆሙ ለውእቱ መንኰራኵር ለለ አሐዱ እመት ወመንፈቀ እመት ።,"And nets of checker work, and wreaths of chain work, for the chapiters which were upon the top of the pillars; seven for the one chapiter, and seven for the other chapiter." +ሮማኖችንም ሠራ፤ በአንድ ጕልላት ዙሪያ በተራ ሁለት መቶ ሮማኖች ነበሩ፥ በአንድም መርበብ ላይ ሁለት ተራ ነበረ፤ እንዲሁም ለሁለተኛው ጕልላት አደረገ።,ወግብረቱ ለውእቱ መንኰራኵር ከመ ግብረተ መንኰራኵረ ሰረገላት ወእደዊሆሙ ወዘባናቲሆሙ ወኵሉ ግብሮሙ ስብኮ ።,"And he made the pillars, and two rows round about upon the one network, to cover the chapiters that were upon the top, with pomegranates: and so did he for the other chapiter." +በወለሉም አዕማድ በነበሩት ጕልላቶች ላይ የሱፍ አበባ የሚመስል ሥራ አራት ክንድ አድርጎ ቀረጸ።,ወኵሉ ፬መታክፍቲሆሙ ውስተ ፬መኣዝኒሃ ለለ አሐቲ ሜኬኖት ወእኁዝ በሜክኖት ወመታክፊሃ ።,"And the chapiters that were upon the top of the pillars were of lily work in the porch, four cubits." +በሁለቱም አዕማድ በነበሩት ጕልላቶች ላይ በመርበቡ ሥራ አጠገብ ሮማኖቹን አደረገ።,ወውስተ ርእሰ ሜኮኖት መንፈቀ እመት ቀጸላ ክባብ ዐውዳ ውስተ ርእሳ ለሜኮኖት ወአርእስተ እዴዊሃ ይእኅዝ ኀበ ተራከባ ወአርእስተ እደዊሆን ክሡት ።,"And the chapiters upon the two pillars had pomegranates also above, over against the belly which was by the network: and the pomegranates were two hundred in rows round about upon the other chapiter." +አዕማዱንም በመቅደሱ ወለል አጠገብ አቆማቸው፤ የቀኙንም ዓምድ አቁሞ ያቁም ብሎ ጠራው፤ የግራውንም ዓምድ አቁሞ በለዝ ብሎ ጠራው።,ወኀበ ተኣኀዛ ኪሩብ ወበቀልት ወኣናብስት ዘከመ ውስተ ገጾሙ ለኵሎሙ እለ ውስተ ዐውድ ።,"And he set up the pillars in the porch of the temple: and he set up the right pillar, and called the name thereof Jachin: and he set up the left pillar, and called the name thereof Boaz." +በአዕማዱም ራስ ላይ የሱፍ አበባ የሚመስል ሥራ ነበረ፤ እንዲሁም የአዕማዱ ሥራ ተጨረሰ።,ወከመዝ ገብረ ለዐሥሩ መካኖት ፩ግብረቶን ወ፩አምጣኖን ለኵሎን ።,And upon the top of the pillars was lily work: so was the work of the pillars finished. +ከፈሰሰም ናስ ከዳር እስከ ዳር አሥር ክንድ፥ ቁመቱም አምስት ክንድ፥ በዙሪያውም ሠላሳ ክንድ የሆነ ክብ ኵሬ ሠራ።,ወገብረ ፲መስፈርተ ብርት ዘስሙ ኪጥሮገውሎስ ወያገምር አሐዱ ኪጥሮገውሎስ ፵በመስፈርተ ኮኢሶ ወይመልእ ወለለ አሐቲ ሜከኖት ፩ኪጥሮጋውሎስ ወከማሁ ለ፲ሜከኖት ።,"And he made a molten sea, ten cubits from the one brim to the other: it was round all about, and his height was five cubits: and a line of thirty cubits did compass it round about." +ከከንፈሩም በታች ለአንድ ክንድ አሥር ለአንድ ክንድም አሥር ጉብጉቦች አዞረበት፤ እርሱም በቀለጠ ጊዜ ጉብጉቦቹ በሁለት ተራ ከእርሱ ጋር አብረው ቀልጠው ነበር።,ወአንበሮን ለ፲ሜከኖት እምገቦ ቤት ዘፀጋም ወባሕርሰ እምገቦ ቤት ዘየማን ጽባሓዊ ዘእምነ ገቦ አዜብ ።,"And under the brim of it round about there were knops compassing it, ten in a cubit, compassing the sea round about: the knops were cast in two rows, when it was cast." +ኵሬውም በአሥራ ሁለት በሬዎች ምስል ላይ ተቀምጦ ነበር፤ ከእነርሱም ሦስቱ ወደ ሰሜን፥ ሦስቱም ወደ ምዕራብ፥ ሦስቱም ወደ ደቡብ፥ ሦስቱም ወደ ምሥራቅ ይመለከቱ ነበር። ኵሬውም በላያቸው ነበረ፥ የሁሉም ጀርባቸው በስተ ውስጥ ነበረ።,ወገብረ ኪረም ጸሃራተ ወክክማተ ፫ወፍየላተኒ ወፈጸመ ኪረም ገቢረ ኵሎ ግብረ ዘገብረ ለንጉሥ ሰሎሞን በውስተ ቤተ እግዚአብሔር ።,"It stood upon twelve oxen, three looking toward the north, and three looking toward the west, and three looking toward the south, and three looking toward the east: and the sea was set above upon them, and all their hinder parts were inward." +ውፍረቱም አንድ ጋት ነበረ፤ ከን��ሩም እንደ ጽዋ ከንፈር ተሠርቶ ነበር፤ እንደ ሱፍ አበባዎች ሆኖ ተከርክሞ ነበር። ሁለት ሺህም የባዶስ መስፈሪያ ይይዝ ነበር።,አዕማደ ፪ወአርእስቲሆን ለአዕማድ መልዕልተ ክልኤሆን አዕማድ ወሠቃሥቀ ፪ዘያነብር ዲበ ክልኤሆን አርእስተ አዕማድ ዘግልፎ ዘዲበ አዕማድ ።,"And it was an hand breadth thick, and the brim thereof was wrought like the brim of a cup, with flowers of lilies: it contained two thousand baths." +አሥርም የናስ መቀመጫዎች ሠራ፤ የአንዱም መቀመጫ ርዝመት አራት ክንድ፥ ወርዱም አራት ክንድ፥ ቁመቱም ሦስት ክንድ ነበረ።,ወጽጌያተ ሮማን ፬፻ውስተ ክልኤሆን ሠቅሠቅ በበ ፪ጾታ ለለ ፩ሠቅሠቅ ዘዲበ ክልኤሆሙ አርእስተ አዕማድ ዘመልዕልተ ክልኤሆን አዕማድ ።,"And he made ten bases of brass; four cubits was the length of one base, and four cubits the breadth thereof, and three cubits the height of it." +የመቀመጫውም ሥራ እንዲህ ነበረ፤ በክፈፎችም መካከል ያለው ሰንበር ይመስል ነበር።,ወሜኬኖተ ፲ወ፲መሳፍርት ኪጥሮገውሎስ ለ፲ሜኮኖት ።,"And the work of the bases was on this manner: they had borders, and the borders were between the ledges:" +በክፈፎቹም መካከል በነበሩ ሰንበሮች ላይ አንበሳዎችና በሬዎች ኪሩቤልም ነበሩ፤ እንዲሁም በክፈፎቹ ላይ ነበረ፤ ከአንበሳዎቹና ከበሬዎቹ በታች ሻኵራ የሚመስል ተንጠልጥሎ ነበር።,ወባሕረ አሐተ ወ፲ወ፪አልህምተ መትሕተ ባሕር ።,"And on the borders that were between the ledges were lions, oxen, and cherubims: and upon the ledges there was a base above: and beneath the lions and oxen were certain additions made of thin work." +በየመቀመጫዎቹም ሁሉ አራት የናስ መንኰራኵሮች ነበሩባቸ፤ መንኰራኵሮቹም የሚዞሩበትን የናስ ወስከምት ሠራ፤ ከመታጠቢያውም ሰን በታች በአራቱ ማዕዘን በኩል አራት በምስል የፈሰሱ እግሮች ነበሩ።,ወጸሃራተኒ ወከከማተኒ ፫ወፍየላተኒ ወኵሉ ንዋይ ዘገብረ ኪረም ለንጉሥ ሰሎሞን ለቤተ እግዚአብሔር ፤ ወ፵ወ፰አዕማድ ለቤተ ንጉሥ ወለቤተ እግዚአብሔርኒ ገብረ ንጉሥ ኵሎ ዘገብረ ኪራም ዘብርት ሰንጐጕ ።,"And every base had four brasen wheels, and plates of brass: and the four corners thereof had undersetters: under the laver were undersetters molten, at the side of every addition." +በክፈፉም ውስጥ የነበረ አንገት አንድ ክንድ ነበረ፤ አንገቱም ድቡልቡል ነበረ፥ ቁመቱም ክንድ ተኩል ነበረ። በአንገቱም ላይ ቅርጽ ነበረበት፤ ክፈፉ ግን አራት ማዕዘን ነበረ እንጂ ድቡልቡል አልነበረም።,ወአልቦ መድሎተ ዘተገብረ ዝንቱ ኵሉ ግብር እስመ ብዙኅ ወአልቦ ኍልቈ መድሎቱ ለውእቱ ብርት ።,"And the mouth of it within the chapiter and above was a cubit: but the mouth thereof was round after the work of the base, a cubit and an half: and also upon the mouth of it were gravings with their borders, foursquare, not round." +አራቱም መንኰራኵሮች ከሰንበሮቹ በታች ነበሩ፤ የመንኰራኵሮቹም ወስከምት በመቀመጫው ውስጥ ነበረ፤ የመንኰራኵሩም ቁመት ክንድ ተኩል ነበረ።,ወበቤት ዘኀበ ዮርዳኖስ ሰበኮ በኀበ መግዘፉ ለምድር በማእከለ ሰኮት ወበማእከለ ሴይራ ።,And under the borders were four wheels; and the axletrees of the wheels were joined to the base: and the height of a wheel was a cubit and half a cubit. +የመንኰራኵሮቹም ሥራ እንደ ሰረገላ መንኰራኵር ነበረ፥ ወስከምቶቹና የመንኰራኵሮቹ ክፈፍ ቅትርቶቹም ወስከምቱም የሚገባበት ቧምቧ ሁሉ በምስል የፈሰሰ ነበር።,ወአብአ ሰሎሞን ንዋየ ዘአግበረ ለቤተ እግዚአብሔር ምሥዋዐ ዘወርቅ ወማእደ እንተ ወርቅ እንተ ዲቤሃ ይሠርዑ ኅብስተ ቍርባን ፤ ወመራናታተ ፭እምየማኑ ወ፭እምፀጋሙ ቅድመ ዳቤር እለ ወርቅ እኁዛተ ወርኩባተ ተቅዋማቲሆን ወመኃትዊሆን ወበዘያሤንይዎን ዘወርቅ ።,"And the work of the wheels was like the work of a chariot wheel: their axletrees, and their naves, and their felloes, and their spokes, were all molten." +በእያንዳንዱም መቀመጫ በአራቱ ማዕዘን በኩል አራት ደገፋዎች ነበሩ፤ ደገፋዎቹም ከመቀመጫው ጋር ተገጥመው ነበር።,ወመዓጹትኒ ወተቅዋማቲሁኒ ወጽዋዓቲሁኒ ወመጣብሕቲሁኒ ወአጽሕልቲሁኒ ዘወርቅ ወኆኀተ ቤቱኒ ውሳጢ ዘቅዱሰ ቅዱሳን ወመዓጹተ ጽርሑኒ ዘወርቅ ።,And there were four undersetters to the four corners of one base: and the undersetters were of the very base itself. +በመቀመጫውም ላይ ስንዝር የሚሆን ድቡልቡል ነገር ነበረ፤ በመቀመጫውም ላይ የነበሩ መያዣዎችና ሰንበሮች ከእርሱ ጋር ይጋጠሙ ነበር።,ወተፈጸመ ግብሩ ዘገብረ ሰሎሞን ለቤተ እግዚአብሔር ወአብአ ሰሎሞን ቅድሳተ ዳዊት አቡሁ ወኵሎ ቅድስተ ሰሎሞን ዘወርቅ ወዘብሩር አብአ ውስተ መዝገበ ቤተ እግዚአብሔር ።,And in the top of the base was there a round compass of half a cubit high: and on the top of the base the ledges thereof and the borders thereof were of the same. +በመያዣውና በሰንበሮቹ ላይ ኪሩቤልንና አንበሳዎችን የዘንባባውንም ዛፍ እንደ መጠናችው ቀረጸ፥ በዙሪያውም ሻኵራ አደረገ።,ወሐነጸ ሰሎሞን በ፲ወ፫ክረምት ፤,"For on the plates of the ledges thereof, and on the borders thereof, he graved cherubims, lions, and palm trees, according to the proportion of every one, and additions round about." +እንዲሁ አሥሩን መቀመጫዎች ሠራ፤ ሁሉም በምስልና በመጠን በንድፍም ትክክሎች ነበሩ።,ሐነጸ ቤተ በገዳም ውስተ ደብረ ሊባኖስ ፤ ፻በእመት ኑኁ ወ፶በእመት ግድሙ ፤ ወ፫ጾታ አዕማዲሁ ዘዕፀወ ቄድሪኖን ወአርእስተ አዕማዲሁኒ ዘዕፀ ቄድሪኖን ።,"After this manner he made the ten bases: all of them had one casting, one measure, and one size." +አሥሩንም የናስ መታጠቢያ ሰን ሠራ፤ አንዱ መታጠቢያ ሰን አርባ የባዶስ መስፈሪያ ያነሣ ነበር፤ እያንዳንዱም መታጠቢያ ሰን አራት ክንድ ነበረ፤ በአሥሩም መቀመጫዎች ላይ በእያንዳንዱ አንድ አንድ መታጠቢያ ሰን ይቀመጥ ነበር።,ወአስተቀጸሎ እንተ ጠፈሩ ለቤት እንተ ዐውዱ አዕማዲሁ ፵ወ፭ለለ አሐዱ ጾታሁ ።,Then made he ten lavers of brass: one laver contained forty baths: and every laver was four cubits: and upon every one of the ten bases one laver. +አምስቱንም መቀመጫዎች በቤቱ ቀኝ፥ አምስቱንም በቤቱ ግራ አኖራቸው፤ ኵሬውንም በቤቱ ቀኝ በአዜብ በኩል አኖረው።,ወሜለንትራ ፫ቅሙር ዐዘቅታተ ጠፈሩ ።,"And he put five bases on the right side of the house, and five on the left side of the house: and he set the sea on the right side of the house eastward over against the south." +ኪራምም ምንችቶችንና መጫሪያዎችን ድስቶችንም ሠራ፤ ኪራምም ለንጉሡ ለሰሎሞን በእግዚአብሔር ቤት የሠራውን ሥራ ሁሉ ጨረሰ።,መሥልስተ ።,"And Hiram made the lavers, and the shovels, and the basons. So Hiram made an end of doing all the work that he made king Solomon for the house of the LORD:" +ሁለቱም አዕማድ፥ በአዕማዱም ላይ የነበሩትን ኩብ የሚመስሉትን ጕልላቶች፥ በአዕማዱም ላይ የነበሩትን ሁለቱን ጕልላቶች የሚሸፍኑትን ሁለቱን መርበቦች፥,ወኵሉ መሳክዊሁ ወዐዘቅታቲሁኒ ርቡዕ ወሥቅሡቅ ወመሥልስት መሳክዊሁ እስከ መልዕልት ኆኃቲሁ ።,"The two pillars, and the two bowls of the chapiters that were on the top of the two pillars; and the two networks, to cover the two bowls of the chapiters which were upon the top of the pillars;" +በአዕማዱም ላይ የነበሩትን ሁለቱን ጕልላቶች ይሸፍኑ ዘንድ ለእያንዳንዱ መርበብ በሁለት በሁለት ተራ አድርጎ ለሁለቱ መርበቦች አራት መቶ ሮማኖች አደረገ።,ወኤላም ዘአዕማዲሁ ኀምሳ ኑኁ ወኀምሳ ርሕቡ ወዘውግ እሙንቱ ኤላም ዘቅድሜሆሙኒ አዕማድ ወግዙፍ ቅድሜሆሙ ለኤላም ።,"And four hundred pomegranates for the two networks, even two rows of pomegranates for one network, to cover the two bowls of the chapiters that were upon the pillars;" +አሥሩንም መቀመጫዎች፥ በመቀመጫዎችም ላይ የሚቀመጡትን አሥሩን መታጠቢያ ሰን፥,ወኤላምሂ ዘመናብርት በዘ ይኴንን ኤላም ዘምኵናን ።,"And the ten bases, and ten lavers on the bases;" +አንዱንም ኵሬ፥ ከኵሬውም በታች የሚሆኑትን አሥራ ሁለቱን በሬዎች፥,ወቤቶሙኒ ፤,"And one sea, and twelve oxen under the sea;" +ምንቸቶቹንም፥ ���ጫሪያዎቹንም፥ ድስቶቹንም አደረገ። ኪራምም ለንጉሡ ለሰሎሞን በእግዚአብሔር ቤት የሠራው ይህ ዕቃ ሁሉ የጋለ ናስ ነበረ።,ቤተ ዘውስቴቱ ይነብር ህየ ዐጸድ ፩ፍሉጥ እምነ እሉ ወግብሩሰ ካማሁ ወቤታኒ ለወለተ ፈርዖን እንተ አውሰባ ሰሎሞን በከመ ዝንቱ ኤላም ።,"And the pots, and the shovels, and the basons: and all these vessels, which Hiram made to king Solomon for the house of the LORD, were of bright brass." +በዮርዳኖስ ሜዳ በሱኮትና በጸርታን መካከል ባለው በወፍራሙ መሬት ውስጥ አስፈሰሰው።,ወኵሉ ዝንቱ በዕንቍ ክቡር ወግሉፍ ወስርግው እንተ ውስጥ እምነ መሠረቱ እንተ ውስጥ እስከ ጠፈሩ ወአፍአኒ ውስተ ዐጸድ ዐቢይ ፤,"In the plain of Jordan did the king cast them, in the clay ground between Succoth and Zarthan." +ሰሎሞንም ዕቃውን ሁሉ ሳያስመዝን አኖረ፤ የናሱም ሚዛን ከብዛቱ የተነሣ አይቈጠርም ነበር።,ተሣረረ በእብን ክቡር ወዐበይት እብን ዘዘ ዕሥር በእመት ወዘዘ ስምን በእመት ፤,"And Solomon left all the vessels unweighed, because they were exceeding many: neither was the weight of the brass found out." +ሰሎሞንም በእግዚአብሔር ቤት የነበረውን ዕቃ ሁሉ አሠራ፤ የወርቁን መሠዊያ፥ የገጹም ኅብስት የነበረበትን የወርቅ ገበታ፥,ወእምላዕሉሂ በክቡራት እለ ዕሩይ አምጣኒሆን እለ ኢኮና ውቁራተ ወዐጸዱሂ በዕፀ ቄድሪኖን ፤,"And Solomon made all the vessels that pertained unto the house of the LORD: the altar of gold, and the table of gold, whereupon the shewbread was," +በቅድስተ ቅዱሳኑ ፊት አምስቱ በቀኝ አምስቱም በግራ የሚቀመጡትን ከጥሩ ወርቅ የተሠሩትንም መቅረዞች፥ የወርቁንም አበባዎችና ቀንዲሎች መኰስተሪያዎችም፥,ወዐውዱ ፫ጾታ ዘኢኮነ ውቅሮ ወ፩ጾታ በውቅሮ ወበዕፀወ ቄድሪኖን ገለፎ ወፈጸመ ሰሎሞን ኵሎ በቤቱ ።,"And the candlesticks of pure gold, five on the right side, and five on the left, before the oracle, with the flowers, and the lamps, and the tongs of gold," +አክዓብም ኤልያስ ይህን ሁሉ እንዳደረገ፥ ነቢያትንም ሁሉ በሰይፍ እንደ ገደለ ለኤልዛቤል ነገራት።,ወነገራ አካአብ ለኤልዛቤል ብአሲቱ ኵሎ ዘገብረ ኤልያስ ወዘከመ ቀተሎሙ ለነቢያተ ኀፍረት ።,"And Ahab told Jezebel all that Elijah had done, and withal how he had slain all the prophets with the sword." +ኤልዛቤልም። ነገ በዚህ ጊዜ ነፍስህን ከእነዚህ እንደ አንዲቱ ነፍስ ባላደርጋት፥ አማልክት ይህን ያድርጉብኝ ይህንም ይጨምሩብኝ ብላ ወደ ኤልያስ መልእክተኛ ላከች።,ወለአከት ኤልዛቤል ኀበ ኤልያስ ወትቤሎ እመ አኮአ አንተአ ኤልያስአ ወእመ አኮአ አነአ ኤልዝቤልአ ከመዝአ ለይረስየኒ እግዚአብሔር ወከመዝአ ለይቅትለኒአ ከመአ ጌስምኣ ዘጊዜአ እሬስያአ ለነፍስከአ ከመ ነፍሰአ አሐዱአ እምኔሆሙ ።,"Then Jezebel sent a messenger unto Elijah, saying, So let the gods do to me, and more also, if I make not thy life as the life of one of them by to morrow about this time." +ኤልያስም ፈርቶ ተነሣ፥ ነፍሱንም ሊያድን ሄደ፥ በይሁዳም ወዳለው ወደ ቤርሳቤህ መጥቶ ብላቴናውን በዚያ ተወ።,ወፈርሀ ኤልያስ ወተንሥአ ወአምሰጠ በነፍሱ ወበጽሑ ውስተ ቤርሳቤሕ ውስተ ምድረ ይሁዳ ወኀደጎ ለቍልዔሁ ህየ ።,"And when he saw that, he arose, and went for his life, and came to Beersheba, which belongeth to Judah, and left his servant there." +እርሱም አንድ ቀን የሚያህል መንገድ በምድረ በዳ ሄደ፤ መጥቶም ከክትክታ ዛፍ በታች ተቀመጠና። ይበቃኛል፤ አሁንም፥ አቤቱ፥ እኔ ከአባቶቼ አልበልጥምና ነፍሴን ውሰድ ብሎ እንዲሞት ለመነ።,ወሖረ ውእቱ ውስተ ፍኖተ በድው ዕለተ ወበጺሖ ነበረ ታሕተ ዕፀ ተርሜን ወሰአለ ትሙት ነፍሱ ወይቤ ኮንየ እንከሰ እምይእዜሰ ነፍስየ እግዚኦ ንሣእ እስመ ኢይኄይስ አነ እምነ አበውየ ።,"But he himself went a day's journey into the wilderness, and came and sat down under a juniper tree: and he requested for himself that he might die; and said, It is enough; now, O LORD, take away my life; for I am not better than my fathers." +በክትክታውም ዛፍ በ��ች ተጋደመ እንቅልፍም አንቀላፋ፤ እነሆም፥ መልአክ ዳሰሰውና። ተነሥተህ ብላ አለው።,ወእምዝ ሰከበ ወኖመ ህየ ታሕተ ዕፅ ወቦ ዘመጽአ ወገሰሶ ወይቤሎ ተንሥእ ወብላዕ ።,"And as he lay and slept under a juniper tree, behold, then an angel touched him, and said unto him, Arise and eat." +ሲመለከትም፥ እነሆ፥ በራሱ አጠገብ የተጋገረ እንጎቻና በማሰሮ ውኃ አገኘ። በላም ጠጣም፥ ተመልሶም ተኛ።,ወእምዝ ተንሥአ ኤልያስ ወረከበ ትርኣሲሁ ኅብስተ ጻፍንታ ወጸራይቀ ወግምዔ ማይ ወተንሥአ ወበልዐ ወሰትየ ወገብአ ወሰከበ ።,"And he looked, and, behold, there was a cake baken on the coals, and a cruse of water at his head. And he did eat and drink, and laid him down again." +የእግዚአብሔር መልአክ ደግሞ ሁለተኛ ጊዜ መጥቶ ዳሰሰውና። የምትሄድበት መንገድ ሩቅ ነውና ተነሥተህ ብላ አለው።,ወመጽአ መልአከ እግዚአብሔር ዳግመ ወገሰሶ ወይቤሎ ተንሥአ ወብላዕ እስመ ርኁቅ ውእቱ ፍኖትከ ።,"And the angel of the LORD came again the second time, and touched him, and said, Arise and eat; because the journey is too great for thee." +ተነሥቶም በላ ጠጣም፤ በዚያም ምግብ ኃይል እስከ እግዚአብሔር ተራራ እስከ ኮሬብ ድረስ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ሄደ።,ወተንሥአ ወበልዐ ወሰትየ ወሖረ በኀይለ ውእቱ እክል ዘበልዐ ፵ዕለተ ወ፵ሌሊተ እስከ ደብረ ኮሬብ ።,"And he arose, and did eat and drink, and went in the strength of that meat forty days and forty nights unto Horeb the mount of God." +እዚያም ወዳለ ዋሻ መጣ፥ በዚያም አደረ፤ እነሆም። ኤልያስ ሆይ፥ በዚህ ምን ታደርጋለህ? የሚል የእግዚአብሔር ቃል ወደ እርሱ መጣ።,ወቦአ ህየ ውስተ በአት ወኀደረ ህየ ወመጽአ ቃለ እግዚአብሔር ኀቤሁ ወይቤሎ ምንተ መጻእከ ዝየ ኤልያስ ።,"And he came thither unto a cave, and lodged there; and, behold, the word of the LORD came to him, and he said unto him, What doest thou here, Elijah?" +እርሱም። ለሠራዊት አምላክ ለእግዚአብሔር እጅግ ቀንቻለሁ፤ የእስራኤል ልጆች ቃል ኪዳንህን ትተዋልና፥ መሠዊያዎችህንም አፍርሰዋልና፥ ነቢያትህንም በሰይፍ ገድለዋልና፤ እኔም ብቻዬን ቀርቻለሁ፤ ነፍሴንም ሊወስዱአት ይሻሉ አለ።,ወይቤሎ ቀኒአ ቀናእኩ ለእግዚአብሔር ዘኵሎ ይመልክ እስመ ኀደጉከ ደቂቀ እስራኤል ምሥዋዒከኒ ነሠቱ ወቀተሉ ነቢያቲከኒ በኲናት ወተረፍኩ አነ ባሕቲትየ ወየሐሥሥዋ ለነፍስየ ።,"And he said, I have been very jealous for the LORD God of hosts: for the children of Israel have forsaken thy covenant, thrown down thine altars, and slain thy prophets with the sword; and I, even I only, am left; and they seek my life, to take it away." +እርሱም። ውጣ፥ በተራራውም ላይ በእግዚአብሔር ፊት ቁም አለ። እነሆም፥ እግዚአብሔር አለፈ፥ በእግዚአብሔርም ፊት ትልቅና ብርቱ ነፋስ ተራሮቹን ሰነጠቀ ዓለቶቹንም ሰባበረ፥ እግዚአብሔር ግን በነፋሱ ውስጥ አልነበረም። ከነፋሱም በኋላ የምድር መናወጥ ሆነ፥ እግዚአብሔር ግን በምድር መናወጥ ውስጥ አልነበረም።,ወይቤሎ ፃእ ጌሰመ ወቁም ቅድመ እግዚአብሔር ውስተ ደብር ወየኀልፍ እግዚአብሔር ፤ ወይመጽእ ነፋስ ዐቢይ ወጽኑዕ ስ ዘይፈትሕ አድባረ ወይፌትቶ ለኰኵሕ ቅድመ እግዚአብሔር ወኢሀለወ እግዚአብሔር ውስተ ውእቱ ነፋስ ወእምድኅረ ውእቱ ነፋስ ይመጽእ ድልቅልቅ ወኢሀለወ እግዚአብሔር ውስተ ውእቱ ድልቅልቅ ።,"And he said, Go forth, and stand upon the mount before the LORD. And, behold, the LORD passed by, and a great and strong wind rent the mountains, and brake in pieces the rocks before the LORD; but the LORD was not in the wind: and after the wind an earthquake; but the LORD was not in the earthquake:" +ከምድር መናወጥ በኋላ እሳት ሆነ፥ እግዚአብሔር ግን በእሳቱ ውስጥ አልነበረም። ከእሳቱም በኋላ ትንሽ የዝምታ ድምፅ ሆነ።,ወእምድኅረ ውእቱ ድልቅልቅ ይመጽእ እሳት ወኢሀለወ እግዚአብሔር ውስተ ውእቱ እሳት ወእምድኅረ እሳት ይመጽእ ቃለ ቀጢን ከመ ዘይትፋጸይ ወህየ ሀለወ እግዚአብሔር ።,And after the earthquake a fire; but the LORD was not in the fire: and after the fire a still small voice. +ኤልያስም ያን በሰማ ጊዜ ፊቱን በመጐናጸፊያው ሸፈነ፥ ወጥቶም በዋሻው ደጃፍ ቆመ። እነሆ። ኤልያስ ሆይ፥ በዚህ ምን ታደርጋለህ? የሚል ድምፅ ወደ እርሱ መጣ።,ወሶበ ሰምዐ ኤልያስ ከደነ ገጾ በሐሜላቱ ወእምዝ ወፅአ ወቆመ ታሕተ በአት ወመጽአ ቃል ኀቤሁ ወይቤሎ ምንተ መጻእከ ዝየ ኤልያስ ።,"And it was so, when Elijah heard it, that he wrapped his face in his mantle, and went out, and stood in the entering in of the cave. And, behold, there came a voice unto him, and said, What doest thou here, Elijah?" +እርሱም። ለሠራዊት አምላክ ለእግዚአብሔር እጅግ ቀንቻለሁ፤ የእስራኤል ልጆች ቃል ኪዳንህን ትተዋልና፥ መሠዊያዎችህንም አፍርሰዋልና፥ ነቢያትህንም በሰይፍ ገድለዋልና፤ እኔም ብቻዬን ቀርቻለሁ፤ ነፍሴንም ሊወስዱአት ይሻሉ አለ።,ወይቤ ቀኒአ ቀናእኩ ለእግዚአብሔር ዘኵሎ ይመልክ እስመ ኀደጉ ሕገከ ደቂቀ እስራኤል ወነሠቱ ምሥዋዒከኒ ወቀተሉ ነቢያቲከኒ በኲናት ወተረፍኩ አነ ባሕቲትየ ወየኀሥሥዋ ለነፍስየ ይንሥእዋ ።,"And he said, I have been very jealous for the LORD God of hosts: because the children of Israel have forsaken thy covenant, thrown down thine altars, and slain thy prophets with the sword; and I, even I only, am left; and they seek my life, to take it away." +እግዚአብሔርም አለው። ሂድ፥ በመጣህበትም መንገድ በምድረ በዳ ወደ ደማስቆ ተመለስ፤ ከዚያም በደረስህ ጊዜ በሶርያ ላይ ንጉሥ ይሆን ዘንድ አዛሄልን ቅባው፤,ወይቤሎ እግዚአብሔር ግባእ ውስተ ፍኖትከ ወተኀልፍ እንተ ፍኖተ በድው በደማስቆ ወበጺሐከ ቀብኦ ለአዛሔል ይንግሥ ለሶርያ ።,"And the LORD said unto him, Go, return on thy way to the wilderness of Damascus: and when thou comest, anoint Hazael to be king over Syria:" +በእስራኤልም ላይ ንጉሥ ይሆን ዘንድ የናሜሲን ልጅ ኢዩን ቅባው፤ በፋንታህም ነቢይ ይሆን ዘንድ የአቤልምሖላን ሰው የሣፋጥን ልጅ ኤልሳዕን ቅባው ከአዛሄልም ሰይፍ ያመለጠውን ሁሉ።,ወለወልደ ኢዩ ወልደ ናሜሶ ቅብኦ ይንግሥ ለእስራኤል ወለኤልሳዕ ወልደ ሳፍጥ ዘእምነ አቤሌሜሁላ ቅብኦ ይኩን ነቢየ ህየንቴከ ።,And Jehu the son of Nimshi shalt thou anoint to be king over Israel: and Elisha the son of Shaphat of Abelmeholah shalt thou anoint to be prophet in thy room. +ኢዩ ይገድለዋል፤ ከኢዩም ሰይፍ ያመለጠውን ሁሉ ኤልሳዕ ይገድለዋል።,ወዘአምሰጠ እምነ ኲናተ አዛሔል ይቅትሎ ኢዩ ወዘአምሰጠ እምነ ኲናተ ኢዩ ይቅትሎ ኤልሳዕ ።,"And it shall come to pass, that him that escapeth the sword of Hazael shall Jehu slay: and him that escapeth from the sword of Jehu shall Elisha slay." +እኔም ከእስራኤል ጕልበታቸውን ለበኣል ያላንበረከኩትን ሁሉ፥ በአፋቸውም ያልሳሙትን ሁሉ፥ ሰባት ሺህ ሰዎች ለእኔ አስቀራለሁ።,ወታተርፍ ፸፻ብእሴ ኵሎ እለ ኢሰገዲ ለበዐል ወኵሉ አፍ ዘኢያመልኮ ።,"Yet I have left me seven thousand in Israel, all the knees which have not bowed unto Baal, and every mouth which hath not kissed him." +ከዚያም ሄደ፥ የሣፋጥንም ልጅ ኤልሳዕን በአሥራ ሁለት ጥማድ በሬዎች ሲያርስ፥ እርሱም ከአሥራ ሁለተኛው ጋር ሆኖ አገኘው። ኤልያስም ወደ እርሱ አልፎ መጐናጸፊያውን ጣለበት።,ወሖረ ህየ ወረከቦ ለኤልሳዕ ወልደ ሳፍጥ እንዘ የሐርሱ ቅድሜሁ ፲ወ፪አልህምት ወውእቱ ላዕለ ኵሎሙ ወሖረ ወገደፈ ላዕሌሁ ሐሜላቶ ።,"So he departed thence, and found Elisha the son of Shaphat, who was plowing with twelve yoke of oxen before him, and he with the twelfth: and Elijah passed by him, and cast his mantle upon him." +በሬዎቹንም ተወ፥ ከኤልያስም በኋላ ሮጦ። አባቴንና እናቴን እስማቸው ዘንድ፥ እባክህ፥ ተወኝ፥ ከዚያም በኋላ እከተልሃለሁ አለው። እርሱም። ሂድና ተመለስ፤ ምን አድርጌልሃለሁ? አለው።,ወኀደገ ኤልሳዕ ጽምደ አልህምት ወሖረ ወተለዎ ለኤልያስ ወይቤሎ ኣፈቅረከ አቡየ ወእተሉ ድኅሬከ ወይቤሎ ኤልያስ ግባእ እስመ ወዓልየ ረሰይኩከ ።,"And he left the oxen, and ran after Elijah, and said, Let me, I pray thee, kiss my father and my mother, and then I will follow thee. And he said unto him, Go back again: for what have I done to thee?" +ከእርሱም ዘንድ ተመልሶ ሁለቱን በሬዎች ወስዶ አረዳቸው፥ ሥጋቸውንም በበሬዎቹ ዕቃ ቀቀለው፥ ለሕዝቡም ሰጣቸው፥ በሉም፤ እርሱም ተነሥቶ ኤልያስን ተከትሎ ሄደ፥ ያገለግለውም ነበር።,ወገብአ እምኀበ ይተልዎ ወነሥአ ጽምደ አልህምቲሁ ወጠብሐ ወአብሰለ በጽህራት ዘአልህምተ ወአቅረበ ለሕዝብ ወበልዑ ወሖረ ወተለዎ ለኤልያስ ወኮኖ ወዓሌሁ ።,"And he returned back from him, and took a yoke of oxen, and slew them, and boiled their flesh with the instruments of the oxen, and gave unto the people, and they did eat. Then he arose, and went after Elijah, and ministered unto him." +የጢሮስ ንጉሥ ኪራም ለዳዊት በዘመኑ ሁሉ ወዳጅ ስለ ነበረ፥ ሰሎሞን በአባቱ ፋንታ ንጉሥ ለመሆን እንደ ተቀባ ሰምቶ ባሪያዎቹን ወደ ሰሎሞን ሰደደ።,ወፈነዎሙ ኪረም ለደቁ ንጉሠ ጢሮስ ኀበ ሰሎሞን ይቅብእዎ ህየንተ ዳዊት አቡሁ እስመ ያፈቅሮ ኪረም ለዳዊት በኵሉ መዋዕሊሁ ።,And Hiram king of Tyre sent his servants unto Solomon; for he had heard that they had anointed him king in the room of his father: for Hiram was ever a lover of David. +ሰሎሞንም ወደ ኪራም እንዲህ ብሎ ላከ።,ወለአከ ሰሎሞን ኀበ ኪረም እንዘ ይብል ፤,"And Solomon sent to Hiram, saying," +እግዚአብሔር ከእግሩ በታች እስኪጥልለት ድረስ በዙሪያው ስለ ነበረ ሰልፍ አባቴ ዳዊት የአምላኩን የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት እንዳልቻለ አንተ ታውቃለህ።,ታአምሮአ ለሊከአ ለዳዊትአ አቡየአ ከመ ተስእኖ ነዲቀ ቤተ ለስመ እግዚአብሔር አምላኪየ በእንተ አጽባእ ዘዐውዱ እስከ አመ አግብኦሙ እግዚአብሔር ታሕተ እገሪሁ ።,"Thou knowest how that David my father could not build an house unto the name of the LORD his God for the wars which were about him on every side, until the LORD put them under the soles of his feet." +አሁንም አምላኬ እግዚአብሔር በዙሪያዬ ካሉት ዕረፍት ሰጥቶኛል፤ ጠላትም ክፉም ነገር የለብኝም።,ወይእዜሰ አዕረፈኒ እግዚአብሔር ሊተ እምነ እለ ዐውድየ ወአልቦ ዘይስሕጥ ወአልቦ ዘይመጽእ ለእኪት ።,"But now the LORD my God hath given me rest on every side, so that there is neither adversary nor evil occurrent." +እነሆም፥ እግዚአብሔር ለአባቴ ለዳዊት። በአንተ ፋንታ በዙፋንህ ላይ የማስቀምጠው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል ብሎ እንደ ነገረው፥ ለአምላኬ ለእግዚአብሔር ስም ቤት እሠራ ዘንድ አስባለሁ።,ወናሁ አነ እብል ከመ አሐንጽ ቤተ ለስመ እግዚአብሔር አምላኪየ በከመ ይቤሎ እግዚአብሔር ለዳዊት አቡየ ወልድከ ዘእሁበከ ላዕለ መንበርከ ህየንቴከ ውእቱኬ የሐንጽ ቤተ ለስምየ ።,"And, behold, I purpose to build an house unto the name of the LORD my God, as the LORD spake unto David my father, saying, Thy son, whom I will set upon thy throne in thy room, he shall build an house unto my name." +አሁንም ከወገኔ እንደ ሲዶናውያን እንጨት መቈረጥ የሚያውቅ እንደሌለ ታውቃለህና የዝግባ ዛፍ ከሊባኖስ ይቈርጡልኝ ዘንድ ባሪያዎችህን እዘዝ፤ ባሪያዎቼም ከባሪያዎችህ ጋር ይሁኑ፤ የባሪያዎችህንም ዋጋ እንደ ተናገርኸው ሁሉ እሰጥሃለሁ።,ወይእዜኒ አዝዝ ወይግዝሙ ሊተ ዕፀወ እምነ ደብረ ሊባኖስ ወናሁ አግብርትየኒ ምስለ አግብርቲከ ወዐስበ ዘተቀነደከኒ እሁበከ ወኵሎ ዘትቤ እስመ ለሊከ ታአምር ከመ አልብነአ ዘያአምርአ ገዚመአ ዕፀውአ ከመ ሰብአ ሲዶናአ ።,Now therefore command thou that they hew me cedar trees out of Lebanon; and my servants shall be with thy servants: and unto thee will I give hire for thy servants according to all that thou shalt appoint: for thou knowest that there is not among us any that can skill to hew timber like unto the Sidonians. +ኪራምም የሰሎሞንን ቃል ሰምቶ እጅግ ደስ አለውና። በዚህ በታላቅ ሕዝብ ላይ ጥበበኛ ልጅ ለዳዊት የሰጠ እግዚአብሔር ዛሬ ይመስገን አለ።,ወእምዝ ሶበ ሰምዐ ኪራም ቃለ ሰሎሞን ተፈሥሐ ፈድፋደ ወደቤ ይተባረክ እ���ዚአብሔር ዮም ዘወሀበ ለዳዊት ወልደ ጠቢበ ላዕለ ዝንቱ ሕዝብ ብዙኅ ።,"And it came to pass, when Hiram heard the words of Solomon, that he rejoiced greatly, and said, Blessed be the LORD this day, which hath given unto David a wise son over this great people." +ኪራምም። የላክህብኝን ሁሉ ሰማሁ፤ ስለ ዝግባውና ስለ ጥዱ እንጨት ፈቃድህን ሁሉ አደርጋለሁ።,ወለአከ ኀበ ሰሎሞን እንዘ ይብል ሰማዕኩአ ኵሎአ ዘለአከአ ኀቤየ ፤ አነ አገብር ኵሎ መፍቅደከ ።,"And Hiram sent to Solomon, saying, I have considered the things which thou sentest to me for: and I will do all thy desire concerning timber of cedar, and concerning timber of fir." +ባሪያዎቼ ከሊባኖስ ወደ ባሕር ይጐትቱታል፤ እኔም በታንኳ አድርጌ በባሕር ላይ እያንሳፈፍሁ አንተ እስከ ወሰንኸው ስፍራ ድረስ አደርስልሃለሁ፥ በዚያም እፈታዋለሁ፥ አንተም ከዚያ ታስወስደዋለህ፤ አንተም ፈቃዴን ታደርጋለህ፤ ለቤቴም ቀለብ የሚሆነውን ትሰጠኛለህ ብሎ ወደ ሰሎሞን ላከ።,ዕፀውአ ዘቄድሮን ወዘጰውቂና ደቂቅየ ያወርዱ እምነ ደብረ ሊባኖስ ውስተ ባሕር ወአነ እንብር አርማሰ እስከ ፈለግ እምኀበ ትትሜጠወኒ ወኣነብሮ ለከ ህየ ወንሣእ አንተ ወግበር ፈቃደከ ወትሁብአ ሲሳየአ ለቤትየአ ።,"My servants shall bring them down from Lebanon unto the sea: and I will convey them by sea in floats unto the place that thou shalt appoint me, and will cause them to be discharged there, and thou shalt receive them: and thou shalt accomplish my desire, in giving food for my household." +እንዲሁም ኪራም የዝግባውንና የጥዱን እንጨት እንደሚሻው ያህል ሁሉ ለሰሎሞን ይሰጠው ነበር።,ወወሀቦ ኪራም ለሰሎሞን ዕፀወ ቄድሮና ወኵሎ በፈቀደ ።,So Hiram gave Solomon cedar trees and fir trees according to all his desire. +ሰሎሞንም ለኪራም ስለ ቤቱ ቀለብ ሀያ ሺ የቆሮስ መስፈሪያ ስንዴ ሀያ ኮርም ጥሩ ዘይት ይሰጠው ነበር፤ ሰሎሞንም ለኪራም በየዓመቱ ይህን ይሰጥ ነበር።,ወሰሎሞን ወሀቦ ለኪረም ፪፼በመስፈርተ ቆሮስ ሥርናየ ወመዓክጦ ለቤቱ ፪፼ወ፪፼በመስፈርተ ቤት ቅብአ ቅድወ ወከመዝ ወሀቦ ሰሎሞን ለኪራም በበ ዓመት ።,"And Solomon gave Hiram twenty thousand measures of wheat for food to his household, and twenty measures of pure oil: thus gave Solomon to Hiram year by year." +እግዚአብሔርም እንደ ነገረው ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞንም መካከል ሰላም ነበረ፤ ሁለቱም ቃል ኪዳን ተጋቡ።,ወወሀቦ እግዚአብሔር ጥበበ ለሰሎሞን በከመ ይቤሎ ወሰላም ማእከለ ሰሎሞን ወማእከለ ኪረም ወተማሐሉ ወጉበሩ ኪዳነ ማእከሎሙ ።,"And the LORD gave Solomon wisdom, as he promised him: and there was peace between Hiram and Solomon; and they two made a league together." +ሰሎሞንም ከእስራኤል ሁሉ ገባሮቹን መርጦ አወጣ፤ የገባሮቹም ቍጥር ሠላሳ ሺህ ሰዎች ነበረ።,ወፈነወ ንጉሥ ጸዋሬ እምነ ኵሉ እስራኤል ወኮኑ ጸዋርያን ፫፼ዕደው ።,And king Solomon raised a levy out of all Israel; and the levy was thirty thousand men. +በየወሩም እያከታተለ ወደ ሊባኖስ አሥር አሥር ሺህ ይሰድድ ነበር፤ አንድ ወርም በሊባኖስ ሁለት ወርም በቤታቸው ይቀመጡ ነበር። አዶኒራምም አስገባሪ ነበረ።,ወይፌኑ እምኔሆሙ ፼ውሰተ ደብረ ሊባኖስ ፩ወርኀ ወያስተባርዮሙ ከመዝ ፤ ፩ወርኀ ይሄልዉ ውስተ ደብረ ሊባኖስ ወ፪ወርኀ ይሄልዉ ውስተ አብያቲሆሙ ፤ ወአዶኒረም መልአከ ጾር ።,"And he sent them to Lebanon, ten thousand a month by courses: a month they were in Lebanon, and two months at home: and Adoniram was over the levy." +ሰሎሞንም ሰባ ሺህ ተሸካሚዎች፥ ሰማንያ ሺህም በተራራው ላይ የሚጠርቡ ጠራቢዎች ነበሩት።,ወቦ ሰሎሞን ፯፼ጸዋረ አርሶን ወ፰፼ወቀርተ እለ ውስተ ደብር ፤,"And Solomon had threescore and ten thousand that bare burdens, and fourscore thousand hewers in the mountains;" +ይኸውም በሠራተኛው ሕዝብ ላይ ከተሾሙት ከሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሰዎች ሌላ ነው።,ዘእንበለ ሥዩማን መላእክት ላዕለ ግብረ ሰሎሞን ፴፻ወ፮፻ ሊቃነ ገባር ።,"Beside the chief of Solomon's officers which were over the work, three thousand and three hundred, which ruled over the people that wrought in the work." +ንጉሡም ታላላቅ ምርጥ ምርጥ ድንጋዮችን ይቈፍሩና ይጠርቡ ዘንድ ለቤቱም መሠረት ይረበርቡት ዘንድ አዘዘ።,ወአስተዳለዉ ዕፀወ ወእብነ ፫ዓመተ ።,"And the king commanded, and they brought great stones, costly stones, and hewed stones, to lay the foundation of the house." +ንጉሡም ሰሎሞን በእስራኤል ሁሉ ላይ ነግሦ ነበር።,ወሰሎሞን ንጉሥ ነግሠ ላዕለ እስራኤል ።,So king Solomon was king over all Israel. +የነበሩትም አለቆች እነዚህ ናቸው፤ የሳዶቅ ልጅ ካህኑ ዓዛርያስ፥,ወእሉ እሙንቱ መላእክቲሁ አዛርያስ ወልደ ሳዶቅ ፤,"And these were the princes which he had; Azariah the son of Zadok the priest," +ጸሐፊዎቹም የሴባ ልጆች ኤልያፍና አኪያ፥ ታሪክ ጸሐፊም የአሒሉድ ልጅ ኢዮሣፍጥ፥,ወኤልያብ ወአኪያ ወልደ ሱባ ጸሓፊ ወኢዮሳፍጥ ወልደ አኪያድ መዘክር ።,"Elihoreph and Ahiah, the sons of Shisha, scribes; Jehoshaphat the son of Ahilud, the recorder." +የዮዳሄም ልጅ በናያስ የሠራዊት አለቃ ነበረ፤ ሳዶቅና አብያታርም ካህናት ነበሩ፤,ወሰዶቅ ወአብያታር ካህናት ።,And Benaiah the son of Jehoiada was over the host: and Zadok and Abiathar were the priests: +የናታንም ልጅ ዓዛርያስ የሹሞች አለቃ ነበረ፤ የናታንም ልጅ ዛቡድ የንጉሡ አማካሪና ወዳጅ ነበረ፤,ወአርያ ወልደ ናታን ላዕለ ሥዩማን ወዘባት ወልደ ናታን ዘእምታሕተ ንጉሥ ።,"And Azariah the son of Nathan was over the officers: and Zabud the son of Nathan was principal officer, and the king's friend:" +አሒሳርም የቤት አዛዥ፥ የዓብዳም ልጅ አዶኒራም አስገባሪ ነበረ።,ወአኪየል መጋቢ ወኤልያፍ ወልደ ሰፋን ላዕለ በሓውርት ፤ አዶኒረም ወልደ ኤድራ ላዕለ ጾር ።,And Ahishar was over the household: and Adoniram the son of Abda was over the tribute. +ለንጉሡና ለቤተ ሰቡም ቀለብ የሚሰጡ በእስራኤል ሁሉ ላይ አሥራ ሁለት ሹሞች ለሰሎሞን ነበሩት። ከዓመቱ ውስጥ አንዱን ወር እያንዳንዳቸው ይቀልቡ ነበር።,ወሤመ ሰሎሞን ፲ወ፪ላዕለ እሰራኤል እለ ይትሜጠዉ ግብሮሙ ለንጉሥ ወለቤቱ ፤ ለለ፩ወርኅ ለለ ዓመት ያዌፍዩ ምዕረ ።,"And Solomon had twelve officers over all Israel, which provided victuals for the king and his household: each man his month in a year made provision." +ስማቸውም ይህ ነበረ፤ በተራራማው አገር በኤፍሬም የሑር ልጅ፤,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ቤዖር በደብረ ኤፍሬም ።,"And these are their names: The son of Hur, in mount Ephraim:" +በማቃጽና በሸዓልቢም በቤትሳሚስና በኤሎንቤትሐናን የዴቀር ልጅ፤,ወልደ ራኬብ ፩በማኪማስ ወቤተ ላሚ ወቤተ ሰሚስ ወኤሎም እስከ ቤተ ላማኒስ ።,"The son of Dekar, in Makaz, and in Shaalbim, and Bethshemesh, and Elonbethhanan:" +በአሩቦት የሔሴድ ልጅ፥ ለእርሱም ሰኰትና የኦፌር አገር ሁሉ ነበረ፤,ወልዶ ኤሳት በቤርኔማሉ ወሴሜንኮቄሬስ ወፈራኪሐናዳን ።,"The son of Hesed, in Aruboth; to him pertained Sochoh, and all the land of Hepher:" +በዶር አገር ዳርቻ ሁሉ የአሚናዳብ ልጅ፥ እርሱም የሰሎሞንን ልጅ ጣፈትን አግብቶ ነበር፤,ወሓናጡፊንጢ ብእሲ ፤ ጠብሌት ወለተ ሰሎሞን ብእሲቱ ።,"The son of Abinadab, in all the region of Dor; which had Taphath the daughter of Solomon to wife:" +ከቤትሳን ጀምሮ እስከ አቤልምሖላና እስከ ዮቅምዓም ማዶ ድረስ በታዕናክና በመጊዶ በጸርታንም አጠገብ በኢይዝራኤል በታች ባለው በቤትሳን ሁሉ የአሒሉድ ልጅ በዓና ነበረ፤,በቀክ ወልደ አኪማከ በጰላማሕ ወሜቄዶ ወኵሉ ቤተ ሳሐን ዘመንገለ ኤሳታን ዘመትሕተ ኤስድራኤ ወእምነ ቤሳፉዱ ወኤቤልሜሑላ እስከ ማእቤር ዘሉቃሜስ ።,"Baana the son of Ahilud; to him pertained Taanach and Megiddo, and all Bethshean, which is by Zartanah beneath Jezreel, from Bethshean to Abelmeholah, even unto the place that is beyond Jokneam:" +በሬማት ዘገለዓድ የጌበር ልጅ ነበረ፥ ለእርሱም በገለዓድ ያሉት የምናሴ ልጅ የኢያዕር መንደሮች ነበሩ፤ ለእርሱም ደግሞ በባሳን በአርጎብ ዳርቻ ያሉት ቅጥርና የናስ መወረወሪያዎች የነበረባቸ��� ስድሳ ታላላቅ ከተሞች ነበሩበት፤,ወልደ ጋቤሃ በሬማት ገለአድ ውእቱ ወሰኖሙ ኤሬጠቦሔ በበሳን ፷አህጉር ዐበይት እለ ቦን ቅጽረ ወመናስግቲሆን ዘብርት ።,"The son of Geber, in Ramothgilead; to him pertained the towns of Jair the son of Manasseh, which are in Gilead; to him also pertained the region of Argob, which is in Bashan, threescore great cities with walls and brasen bars:" +በመሃናይም የዒዶ ልጅ አሒናዳብ፤,ወኦኪናሖም ወልደ ኣኬልማሐን ዘኤኒ ኣኒስ ።,Ahinadab the son of Iddo had Mahanaim: +በንፍታሌም አኪማአስ ነበረ፥ እርሱም የሰሎሞንን ልጅ ባስማትን አግብቶ ነበር፤,ወአኬልማሴን ዘንፍታሌም ወውእቱኒ አውሰባ ለማሤማት ወለተ ሰሎሞን ።,Ahimaaz was in Naphtali; he also took Basmath the daughter of Solomon to wife: +በአሴርና በበዓሎት የኩሲ ልጅ በዓና፤,በሀማ ወልደ ኵሲ ዘእምነ ሬግቦሔል እስከ አሔል በምድረ መሐለይሶ ።,Baanah the son of Hushai was in Asher and in Aloth: +በይሳኮር የፋሩዋ ልጅ ኢዮሣፍጥ፤,ወልደ ኤላ በብንያም ፩ ።,"Jehoshaphat the son of Paruah, in Issachar:" +በብንያም የኤላ ልጅ ሳሚ፤,ወልደ ኣዴ በምድረ ጋድ ወበምድረ ሴዎን ንጉሠ ሐሴቦን ወአግ ንጉሠ ባሳን ወናሴፍ ፩በምድረ ይሁዳ ።,"Shimei the son of Elah, in Benjamin:" +በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎንና በባሳን ንጉሥ በዐግ አገር፥ በገለዓድ አገር፥ የኡሪ ልጅ ጌበር ነበረ፤ በዚያችም ምድር ላይ እርሱ ብቻውን ሹም ነበረ።,ወዮሳፍጥ ወልደ ፋሐሱድ በይሳኮር ።,"Geber the son of Uri was in the country of Gilead, in the country of Sihon king of the Amorites, and of Og king of Bashan; and he was the only officer which was in the land." +ይሁዳና እስራኤልም እንደ ባሕር አሸዋ ብዛት ብዙ ነበሩ፤ በልተውም ጠጥተውም ደስ ብሎአቸው ነበር።,ወእሉ ያገብኡ ለንጉሥ ሰሎሞን ግብሮሙ በኣምጣነ ኵሉ ዘአዘዞሙ ዘይሠርዑ ውስተ ማእደ ንጉሥ ፩፩በበወርኁ ወአልቦ ዘያሐጽጹ ወኢበምንትኒ ።,"Judah and Israel were many, as the sand which is by the sea in multitude, eating and drinking, and making merry." +ሰሎሞንም ከወንዙ ጀምሮ እስከ ግብጽ ዳርቻ እስከ ፍልስጥኤም ድረስ በመንግሥታት ሁሉ ላይ ነግሦ ነበር፤ ግብርም ያመጡለት ነበር፥ በዕድሜውም ሙሉ ለሰሎሞን ይገዙ ነበር።,ወሰገመኒ ወኀሠረ ለአፍራስ ወይጸውሩ ሰረገላቲሁ ለንጉሥ ኀበ ሀለወ ወኵሎሙ በበ ሥርዐቶሙ ።,"And Solomon reigned over all kingdoms from the river unto the land of the Philistines, and unto the border of Egypt: they brought presents, and served Solomon all the days of his life." +ለሰሎሞንም ለቀን ለቀኑ ቀለብ የሚሆን ሠላሳ ኮር መልካም ዱቄትና ስድሳ ኮር መናኛ ድቄት፥,ወዝንቱ ዘይትገበር ለሰሎሞን በበ ዕለቱ ፴በመስፈርተ ቆሮስ ስንዳሌ ወ ፰በመስፈርተ ቆሮስ ሐሪፅ ልቱም ።,"And Solomon's provision for one day was thirty measures of fine flour, and threescore measures of meal," +ከዋላና ከሚዳቋ ከበረሀ ፍየልና ከሰቡ ወፎች በቀር አሥር ፍሪዳዎች ሀያም የተሰማሩ በሬዎች አንድ መቶም በጎች ነበረ።,ወ ፲አልህምት መጋዝእ ወ ፳አልህምተ አስዋር ወ፻አባግዕ ዘእንበለ ሀየል ወወይጠል ወመጋዝአ ደዋርህ ።,"Ten fat oxen, and twenty oxen out of the pastures, and an hundred sheep, beside harts, and roebucks, and fallowdeer, and fatted fowl." +ከወንዙ ወዲህ ባሉት ነገሥታት ሁሉ ከወንዙም ወዲህ ባለው አገር ሁሉ ላይ ከቲፍሳ ጀምሮ እስከ ጋዛ ድረስ ነግሦ ነበር፤ በዙሪያውም ባለው በሁሉ ወገን ሰላም ሆኖለት ነበር።,እስመ ውእቱ መኰንን ላዕለ መላእክት እለ ማዕዶት ፈለግ ወኵሎሙ እለ በውዱ ስንእ ምስሌሁ ።,"For he had dominion over all the region on this side the river, from Tiphsah even to Azzah, over all the kings on this side the river: and he had peace on all sides round about him." +በሰሎሞንም ዘመን ሁሉ ይሁዳና እስራኤል ከዳን ጀምሮ እስከ ቤርሳቤህ ድረስ እያንዳንዱ ከወይኑና ከበለሱ በታች ተዘልሎ ይቀመጥ ነበር።,ወወህቦ እግዚአብሔር አእምሮ ለሰሎሞን ብዙኀ ፈድፋደ ወሰፍሐ ልቡ ከመ ኆፃ ኀበ ሐይቀ ባሕር ።,"And Judah and Israel dwelt safely, every man under his vine and under his fig tree, from Dan even to Beersheba, all the days of Solomon." +ለሰሎሞንም በአርባ ሺህ ጋጥ የሚገቡ የሰረገላ ፈረሶች አሥራ ሁለትም ሺህ ፈረሰኞች ነበሩት።,በዝኀ ጥበቡ ለሰሎሞን ፈድፋደ እምነ ጥበቦሙ ለኵሉ ሰብእ ቀደምት ወአምኵሉ ጥበቦሙ ለግብጽ ።,"And Solomon had forty thousand stalls of horses for his chariots, and twelve thousand horsemen." +እነዚያም ሹሞች እያንዳንዱ በየወሩ ንጉሡን ሰሎሞንንና ወደ ንጉሡ ወደ ሰሎሞን ማዕድ የሚቀርቡትን ሁሉ ይቀልቡ ነበር፤ ምንም አያጎድሉም ነበር።,ወጠበ እምነ ኵሉ ሰብእ ወጠበ እምነ ቤታን ዘርያዊ ወእምነ ኤናን ወእምነ ኮልቀድ ወደራል ደቂቀ ሰማድ ።,"And those officers provided victual for king Solomon, and for all that came unto king Solomon's table, every man in his month: they lacked nothing." +እያንዳንዱም እንደ ደንቡ ለፈረሶቹና ለሰጋር በቅሎች ገብስና ጭድ ወደ ስፍራቸው ያመጡ ነበር።,ወነበበ ሰሎሞን ፴፻አምሳለ ወ፭፻ማሕሌቱ ።,"Barley also and straw for the horses and dromedaries brought they unto the place where the officers were, every man according to his charge." +እግዚአብሔርም ለሰሎሞን እጅግ ብዙ ጥበብና ማስተዋል በባሕርም ዳር እንዳለ አሸዋ የልብ ስፋት ሰጠው።,ወነበበ በእንተ ዕፀው ወበእንተ ዕፀወ አርዝ ዘውስተ ሊባኖስ ወበእንተ ሐምለ ህስጱ ዘይወፅአ ውስተ አረፍት ወነበበ በእንተ አንስሳሂ ወበእንተ አዕዋፍሂ ወበእንተ ዘይትሐወስ ውስተ ምድር ወበእንተ ዓሣት ።,"And God gave Solomon wisdom and understanding exceeding much, and largeness of heart, even as the sand that is on the sea shore." +የሰሎሞንም ጥበብ በምሥራቅ ካሉ ሰዎች ሁሉ ጥበብና ከግብጽ ጥበብ ሁሉ በለጠ።,ወይመጽአ ኵሉ ሕዝብ ይስምዑ ጥበቦ ለሰሎሞን ወይነሥእ አምኃ እምኀበ ነገሥተ ምድር እምነ ኵሎሙ እለ ሰምዑ ጥበቦ ።,"And Solomon's wisdom excelled the wisdom of all the children of the east country, and all the wisdom of Egypt." +ከሰውም ሁሉ ይልቅ ከኢይዝራኤላዊው ከኤታንና ከማሖል ልጆች ከሄማንና ከከልቀድ ከደራልም ይልቅ ጥበበኛ ነበረ። በዙሪያውም ባሉ አሕዛብ ሁሉ ዝናው ወጣ።,ወነሥአ ሰሎሞን ወለተ ፈርዖን ሎቱ ትኩኖ ብእሲቶ ወአእተዋ ውስተ ሀገረ ዳዊት እስከ የኀልቅ ቤተ እግዚአብሔር ወቤተ ዚአሁ ወአረፍተ ኢየሩሳሌም ።,"For he was wiser than all men; than Ethan the Ezrahite, and Heman, and Chalcol, and Darda, the sons of Mahol: and his fame was in all nations round about." +እርሱም ሦስት ሺህ ምሳሌዎች ተናገረ፤ መኃልዩም ሺህ አምስት ነበረ።,ወይእተ አሚረ ዐርገ ፈርዖን ወአስተጋብኣ ለጋዜር ወአውዐያ በእሳት ወከናአንሂ እለ ይነብሩ ውስተ ሜርገብ ተቀትሉ ።,And he spake three thousand proverbs: and his songs were a thousand and five. +ስለ ዛፍም ከሊባኖስ ዝግባ ጀምሮ በቅጥር ግንብ ላይ እስከሚበቅለው እስከ ሂሶጵ ድረስ ይናገር ነበር፤ ደግሞም ስለ አውሬዎችና ስለ ወፎች ሰለተንቀሳቃሾችና ስለ ዓሣዎች ይናገር ነበር።,ወወሀባ ፈርዖን ለወለቱ ለብእሲተ ሰሎሞን ኪያሆን አህጉረ ወነደቃ ሰሎሞን ለጋዜር ።,"And he spake of trees, from the cedar tree that is in Lebanon even unto the hyssop that springeth out of the wall: he spake also of beasts, and of fowl, and of creeping things, and of fishes." +ከብዙ ቀንም በኋላ በሦስተኛው ዓመት። ሂድ፥ ለአክዓብ ተገለጥ፥ በምድር ላይም ዝናብ እሰጣለሁ የሚል የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤልያስ መጣ።,ወእምድኅረ ብዙኅ መዋዕል ኮነ ቃለ እግዚአብሔር ኀበ ኤልያስ ወይቤሎ አስተርእዮ ላአካአብ ወእሁብ ዝናመ ላዕለ ምድር ።,"And it came to pass after many days, that the word of the LORD came to Elijah in the third year, saying, Go, shew thyself unto Ahab; and I will send rain upon the earth." +ኤልያስም ለአክዓብ ይገለጥ ዘንድ ሄደ፤ በሰማርያም ራብ ጸንቶ ነበር።,ወሖረ ኤልያስ ከመ ያስተርእዮ ለአካአብ ወ ጸንዐ ረኃብ በሰማርያ ።,And Elijah went to shew himself unto Ahab. And there was a sore famine in Samaria. +አክዓብም የቤቱን አዛዥ አብድዩን ጠራ፤ አብድዩ እግዚአብሔር�� እጅግ ይፈራ ነበር።,ወጸውዖ አካአብ ለአብድዩ መጋቢሁ ወአብድዩሰ ፈራሂ እግዚአብሔር ውእቱ ፈድፋደ ።,"And Ahab called Obadiah, which was the governor of his house. (Now Obadiah feared the LORD greatly:" +ኤልዛቤልም የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ እርሱ መቶውን ነቢያት ወስዶ አምሳ አምሳውን በዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውኃ ይመግባቸው ነበር።,ወአመ ቀተለቶሙ ኤልዛቤል ለነቢያተ እግዚአብሔር ነሥአ አብድዩ ፻ብእሴ እምውስተ ነቢያት ወኀብአሙ በበ ፶ውስተ በአት ወሴሰዮሙ እክለ ወማየ ።,"For it was so, when Jezebel cut off the prophets of the LORD, that Obadiah took an hundred prophets, and hid them by fifty in a cave, and fed them with bread and water.)" +አክዓብም አብድዩን። በአገሩ መካከል ወደ ውኃው ምንጭ ሁሉና ወደ ወንዝ ሁሉ ሂድ፤ እንስሶችም ሁሉ እንዳይጠፉ ፈረሶችንና በቅሎችን የምናድንበት ሣር ምናልባት እናገኛለን አለው።,ወይቤሎ አካአብ ለአብድዩ ነዓ ናንሶሱ ውስተ ገዳም ወኀበ አንቅዕተ ማይ ወውስተ አፍላግ እመቦ ከመ ንርከብ ሣዕረ ወናሐዩ አፍራሲነ ወአብቅሊነ ወኢይጥፋእ እንስሳነ ።,"And Ahab said unto Obadiah, Go into the land, unto all fountains of water, and unto all brooks: peradventure we may find grass to save the horses and mules alive, that we lose not all the beasts." +ሁለቱም የሚመለሱበትን አገር ተካፈሉ፤ አክዓብም ለብቻው በአንድ መንገድ አብድዩም ለብቻው በሌላ መንገድ ሄዱ።,ወተፋለጡ እንዘ የሐውሩ ፍኖተ ወአካአብኒ ሖረ አሐተ ፍኖተ ወአብድዩኒ ሖረ ካልእተ ፍኖተ እንተ ባሕቲቱ ።,"So they divided the land between them to pass throughout it: Ahab went one way by himself, and Obadiah went another way by himself." +አብድዩም በመንገድ ሲሄድ፥ እነሆ፥ ኤልያስ ተገናኘው፤ አብድዩም አወቀው፥ በግምባሩም ተደፍቶ። ጌታዬ ሆይ፥ ኤልያስ አንተ ነህን? አለ።,ወእንዘ ሀለወ አብድዩ ውስተ ፍኖት ባሕቲቱ መጽአ ኤልያስ ቅድሜሁ ባሕቲቱ ወሮጸ አብድዩ ወወድቀ በገጹ ወሰገደ ሎቱ ወይቤሎ አንተኑ ውእቱ እግዚእየ ኤልያስ ።,"And as Obadiah was in the way, behold, Elijah met him: and he knew him, and fell on his face, and said, Art thou that my lord Elijah?" +ኤልያስም። እኔ ነኝ ሄደህ ለጌታህ። ኤልያስ ተገኝቶአል በል አለው።,ወይቤሎ ኤልያስ አነ ውእቱ ወሖር በሎ ለእግዚእከ ናሁ ኀበ ሀለወ ኤልያስ ።,"And he answered him, I am: go, tell thy lord, Behold, Elijah is here." +አብድዩም አለ። እኔን ባሪያህን እንዲገድል በአክዓብ እጅ አሳልፈህ ትሰጠኝ ዘንድ ምን ኃጢአት አድርጌአለሁ?,ወይቤሎ አብድዩ ምንተ አበስኩ ለከ ከመ ትመጥዎ ለገብርከ ውስተ እዴሁ ለአካአብ ከመ ይቅትለኒ ።,"And he said, What have I sinned, that thou wouldest deliver thy servant into the hand of Ahab, to slay me?" +አምላክህ ሕያው እግዚአብሔርን! ጌታዬ ይፈልግህ ዘንድ ያልላከበት ሕዝብ ወይም መንግሥት የለም፤ ሁሉም። በዚህ የለም ባሉ ጊዜ አንተን እንዳላገኙ መንግሥቱንና ሕዝቡን አምሎአቸው ነበር።,ሕያሡ እግዚአብሔር ከመ አልቦቱ ሕዝበ ወመንግሥተ ኀበ ኢለአከ እግዚእየ ይኅሥሡከ ወይቤልዎ ኢሀለወ ወአውዐየ መግሥተ ወበሓውርቲሃ እስመ ኢረከብከ ።,"As the LORD thy God liveth, there is no nation or kingdom, whither my lord hath not sent to seek thee: and when they said, He is not there; he took an oath of the kingdom and nation, that they found thee not." +አሁንም፥ እነሆ። ሂድ፥ ኤልያስ ተገኘ ብለህ ለጌታህ ንገር ትለኛለህ።,ወይእዜኒ ትብለኒ አንተ ሖር በሎ ለእግዚእከ ናሁ ኀበ ሀለወ ኤልያስ ።,"And now thou sayest, Go, tell thy lord, Behold, Elijah is here." +እኔም ከአንተ ጥቂት ራቅ ስል የእግዚአብሔር መንፈስ አንሥቶ ወደማላውቀው ስፍራ ይወስድሃል፤ እኔም ገብቼ ለአክዓብ ስናገር፥ ባያገኝህ ይገድለኛል፤ እኔም ባሪያህ ከትንሽነቴ ጀምሬ እግዚአብሔርን እፈራ ነበር።,ወለእመ ሖርኩ አነ እምኀቤከ ወመንፈሰ እግዚአብሔር ነሥአከ ወወሰይከ ባዕደ ብሔረ ኀበ ኢያአምር ወሖርኩ ወነገርክዎ ለአካአ��� እምከመ ኢረከበከ ይቀትለኒ ወአነ ገብርከ ፈራሂ እግዚአብሔር እምንእስየ ።,"And it shall come to pass, as soon as I am gone from thee, that the Spirit of the LORD shall carry thee whither I know not; and so when I come and tell Ahab, and he cannot find thee, he shall slay me: but I thy servant fear the LORD from my youth." +ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ፥ መቶውን የእግዚአብሔር ነቢያት ወስጄ፥ አምሳ አምሳውንም በዋሻ ውስጥ ሸሽጌ፥ እንጀራና ውኃ የመገብኋቸው፥ ይህ ያደርግሁት ነገር በውኑ ለጌታዬ አልታወቀህምን?,ወእመ ሰማዕከ አንተ እግዚእየ ዘገበርኩ አመ ቀተለቶሙ ኤልዛቤል ለነቢያተ እግዚአብሔር ወኀባእኩ እምውስተ ነቢያተ እግዚአብሔር ፻ዕደወ በበ ፶ውስተ በአት ወሴሰይክዎሙ እክለ ወማየ ።,"Was it not told my lord what I did when Jezebel slew the prophets of the LORD, how I hid an hundred men of the LORD'S prophets by fifty in a cave, and fed them with bread and water?" +አሁንም። ሄደህ ኤልያስ ተገኘ ብለህ ለጌታህ ንገር ትላለህ፤ እርሱም ይገድለኛል።,ወይእዜኒ አንተ ትብለኒ ሖር ወበሎ ለእግዚእከ ናሁ ኀበ ሀለወ ኤልያስ ወይቀትለኒ እንከ ።,"And now thou sayest, Go, tell thy lord, Behold, Elijah is here: and he shall slay me." +ኤልያስም። በፊቱ የቆምሁት የሠራዊት ጌታ ሕያው እግዚአብሔርን! እኔ ዛሬ ለእርሱ እገለጣለሁ አለ።,ወይቤሎ ኤልያስ ሕያው እግዚአብሔር አምላከ ኀይል ዘቆምኩ ቅድሜሁ ከመ ዮም ኣስተርእዮ ።,"And Elijah said, As the LORD of hosts liveth, before whom I stand, I will surely shew myself unto him to day." +አብድዩም አክዓብን ሊገናኘው ሄደ፥ ነገረውም፤ አክዓብም ኤልያስን ሊገናኘው መጣ።,ወሖረ አብድዩ ወተቀበሎ ለአካአብ ወአይድዖ ወሮጸ አካአብ ወሖረ ወተቀበሎ ለኤልያስ ።,"So Obadiah went to meet Ahab, and told him: and Ahab went to meet Elijah." +አክዓብም ኤልያስን ባየው ጊዜ። እስራኤልን የምትገለባብጥ አንተ ነህን? አለው።,ወይቤሎ አካአብ ለኤልያስ አንተኑ ውእቱ ዘትገፈትኦሙ ለእስራኤል ።,"And it came to pass, when Ahab saw Elijah, that Ahab said unto him, Art thou he that troubleth Israel?" +ኤልያስም። እስራኤልን የምትገለባብጡ፥ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ትታችሁ በኣሊምን የተከተላችሁ፥ አንተና የአባትህ ቤት ናችሁ እንጂ እኔ አይደለሁም።,ወይቤሎ ኤልያስ አንሰ ኢይገፈትኦሙ ለእስራኤል አላ አንተ ወቤተ አቡከ እለ ኀደግምዎ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ወሖርክሙ ወተለውክሙ አማልክት በለአም ።,"And he answered, I have not troubled Israel; but thou, and thy father's house, in that ye have forsaken the commandments of the LORD, and thou hast followed Baalim." +አሁንም ልከህ እስራኤልን ሁሉ፥ በኤልዛቤልም ማዕድ የሚበሉትን አራት መቶ አምሳ የበኣልን ነቢያት፥ አራት መቶም የማምለኪያ ዐፀድን ነቢያት ወደ እኔ ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ሰብስብ አለ።,ወይእዜኒ ለአከ ፧ ሎሙ ለእስራኤል ወአስተጋብኦሙ ኀቤየ ውስተ ደብረ ቄርሜሎስ ወለነቢያተ ኀፍረት ፬፻ወ፶ወለነቢያተ ምሕራማተ አዕዋም ፬፻ እለ ይሴሰዩ ማእዳ ለኤልዛቤል ።,"Now therefore send, and gather to me all Israel unto mount Carmel, and the prophets of Baal four hundred and fifty, and the prophets of the groves four hundred, which eat at Jezebel's table." +አክዓብም ወደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ልኮ ነቢያቱን ሁሉ ወደ ቀርሜሎስ ተራራ ሰበሰበ።,ወለአከ አካአብ ኀበ ኵሉ እስራኤል ወአስተጋብኦሙ ለኵሉ ነቢያት ውስተ ደብረ ቀርሜሎስ ።,"So Ahab sent unto all the children of Israel, and gathered the prophets together unto mount Carmel." +ኤልያስም ወደ ሕዝቡ ሁሉ ቀርቦ። እስከ መቼ ድረስ በሁለት አሳብ ታነክሳላችሁ? እግዚአብሔር አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ፤ በኣል ግን አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ አለ። ሕዝቡም አንዲት ቃል አልመለሱለትም።,ወአቅረቦ ለኤልያስ ኀበ ኵሎሙ ወይቤሎሙ ኤልያስ እስከ ማእዜ ተሐነክሱ በክልኤሆን ጌጋይክሙ ፤ ለእመ እግዚአብሔር ውእቱ አምላክ ትልዉ ኪያሁ ወለእመ በዓል ውእቱ ትልዉ ���ያሁ ወአልቦ ቃለ ዘአውሥእዎ ሕዝብ ።,"And Elijah came unto all the people, and said, How long halt ye between two opinions? if the LORD be God, follow him: but if Baal, then follow him. And the people answered him not a word." +ኤልያስም ሕዝቡን አለ። ከእግዚአብሔር ነቢያት እኔ ብቻ ቀርቻለሁ፤ የበኣል ነቢያት ግን አራት መቶ አምሳ ሰዎች ናቸው።,ወይቤሎሙ ኤልያስ ለሕዝብ አነ ባሕቲትየ ተረፍኩ ነቢየ እግዚአብሔር ወናሁ ነቢያተ በዓል ፬፻ወ፶ብእሲ ወነቢያተ ምሕራማተ ዖም ፬፻ ።,"Then said Elijah unto the people, I, even I only, remain a prophet of the LORD; but Baal's prophets are four hundred and fifty men." +ሁለት ወይፈኖች ይሰጡን፤ እነርሱም አንድ ወይፈን ይምረጡ፥ እየብልቱም ይቍረጡት፥ በእንጨትም ላይ ያኑሩት፥ በበታቹም እሳት አይጨምሩ፤ እኔም ሁለተኛውን ወይፈን አዘጋጃለሁ፥ በእንጨቱም ላይ አኖረዋለሁ፥ በበታቹም እሳት አልጨምርም።,የሀቡነ ፪አልህምተ ወይኅረዩ ሎሙ እሙንቱ አሐደ ወይጥብሕዎ በበመሌሊቱ ወይደይዎ መልዕልተ ዕፀው ወኢያንድዱ እሳተ ወአነኒ እገብር ካልአ ላህመ ወኢይወዲ እሳተ ።,"Let them therefore give us two bullocks; and let them choose one bullock for themselves, and cut it in pieces, and lay it on wood, and put no fire under: and I will dress the other bullock, and lay it on wood, and put no fire under:" +እናንተም የአምላካችሁን ስም ጥሩ፥ እኔም የእግዚአብሔርን ስም እጠራለሁ፤ ሰምቶም በእሳት የሚመልስ አምላክ፥ እርሱ አምላክ ይሁን። ሕዝቡም ሁሉ። ይህ ነገር መልካም ነው ብለው መለሱ።,ወይጸውዑ እሙንቱኒ አማልክቲሆሙ በበአስማቲሆሙ ወአነኒ እጼውዕ ስመ እግዚአብሔር አምላኪየ ወዘውስቴቶሙ አምላክ ውእቱ ዘፈነወ እላተ አምላክ ውእቱ ፤ ወአውሥእዎ ኵሎሙ ሕዝብ ወይቤልዎ ሠናየ ነበብከ ቃለከ ።,"And call ye on the name of your gods, and I will call on the name of the LORD: and the God that answereth by fire, let him be God. And all the people answered and said, It is well spoken." +ኤልያስም የበኣልን ነቢያት። እናንተ ብዙዎች ናችሁና አስቀድማችሁ አንድ ወይፈን ምረጡና አዘጋጁ፤ የአምላካችሁንም ስም ጥሩ፥ በበታችሁም እሳት አትጨምሩ አላቸው።,ወይቤሎሙ ኤልያስ ነቢያተ ኀፍረት ኅረዩ ለክሙ አሐደ ላህመ ወግበሩ ቅድሙ አንትሙ እስመ አንትሙ ትበዝኁ ወጸውዑ በስመ አምላክክሙ ወእሳተ ኢትደዩ ።,"And Elijah said unto the prophets of Baal, Choose you one bullock for yourselves, and dress it first; for ye are many; and call on the name of your gods, but put no fire under." +ወይፈኑንም ወስደው አዘጋጁ፥ ከጠዋትም እስከ ቀትር ድረስ። በኣል ሆይ፥ ስማን እያሉ የበኣልን ስም ጠሩ። ድምፅም አልነበረም፥ የሚመልስም አልነበረም፤ በሠሩትም መሠዊያ ዙሪያ እያነከሱ ያሸበሽቡ ነበር።,ወነሥኡ ላህሞሙ ወገብሩ ወጸውዑ በስመ በዓል አምነግህ እስከ ቀትር ወይቤሉ ስምዐነ በዐል ስምዐነ ወአልቦ ቃለ ወአልቦ ድምፀ ወይረውጹ ኀበ ምሥዋዕ ዘገብሩ ።,"And they took the bullock which was given them, and they dressed it, and called on the name of Baal from morning even until noon, saying, O Baal, hear us. But there was no voice, nor any that answered. And they leaped upon the altar which was made." +በቀትርም ጊዜ ኤልያስ። አምላክ ነውና በታላቅ ቃል ጩኹ፤ ምናልባት አሳብ ይዞታል፥ ወይም ፈቀቅ ብሎአል፥ ወይም ወደ መንገድ ሄዶአል፥ ወይም ተኝቶ እንደ ሆነ መቀስቀስ ያስፈልገዋል እያለ አላገጠባቸው።,ወሶበ ቀትረ አኀዘ ይሳለቅ ላዕሌሆሙ ኤልያስ ትስብያዊ ወይቤሎሙ ጸውዑ በዐቢይ ቃል እስመ ዮጊ ይትላሀይ ወእመ አኮ ይቴክዝ ዮጊ ወእመኒ ይነውም ጽርኁ ሎቱ ወአንቅህዎ ።,"And it came to pass at noon, that Elijah mocked them, and said, Cry aloud: for he is a god; either he is talking, or he is pursuing, or he is in a journey, or peradventure he sleepeth, and must be awaked." +በታላቅም ቃል ይጮኹ፥ እንደ ልማዳቸውም ደማቸው እስኪፈስስ ድረስ ገላቸውን በካራና በቀጭኔ ይብዋጭሩ ነበር።,ወአኀዙ ይጽርኁ ወይጸውዑ በዐቢይ ቃል ወይጥብሑ ሥጋሆሙ በመጥባሕት ወበኰያንው እስከ ኀየሎሙ ደም ።,"And they cried aloud, and cut themselves after their manner with knives and lancets, till the blood gushed out upon them." +ቀትርም ካለፈ በኋላ መሥዋዕተ ሠርክ እስኪደርስ ትንቢት ይናገሩ ነበር፤ ድምፅም አልነበረም፥ የሚመልስና የሚያደምጥም አልነበረም።,ወይትኔበዩ እስከ ፍና ሰርክ ወእምዝ ሶበ ኮነ ጊዜ ዕርገተ መሥዋዕት ወይቤሎሙ ኤልያስ ለነቢያተ ኀፍረት ይከውነክሙ እምይእዜሰ እንከ እግበር አነኒ መሥዋዕትየ ወተግሕሡ ወሖሩ ።,"And it came to pass, when midday was past, and they prophesied until the time of the offering of the evening sacrifice, that there was neither voice, nor any to answer, nor any that regarded." +ኤልያስም ሕዝቡን ሁሉ። ወደ እኔ ቅረቡ አላቸው። ሕዝቡም ሁሉ ወደ እርሱ ቀረቡ። ፈርሶ የነበረውንም የእግዚአብሔርን መሠዊያ አበጀ።,ወይቤሎሙ ኤልያስ ለሕዝብ ንዑ ኀቤየ ወሖሩ ኀቤሁ ።,"And Elijah said unto all the people, Come near unto me. And all the people came near unto him. And he repaired the altar of the LORD that was broken down." +ኤልያስም። ስምህ እስራኤል ይሆናል የሚል የእግዚአብሔር ቃል እንደ ደረሰለት እንደ ያዕቆብ ልጆች ነገድ ቍጥር አሥራ ሁለቱን ድንጋዮች ወሰደ።,ወነሥአ ኤልያስ ዐሥሩ ወክልኤ እብነ በከመ ኍልቆሙ ለሕዝበ እስራኤል በከመ ይቤሎ እግዚአብሔር እስራኤል ይኩን ስምከ ።,"And Elijah took twelve stones, according to the number of the tribes of the sons of Jacob, unto whom the word of the LORD came, saying, Israel shall be thy name:" +ከድንጋዮችም ለእግዚአብሔር ስም መሠዊያ ሠራ፤ በመሠዊያውም ዙሪያ ሁለት መስፈሪያ እህል የሚያዝ ጕድጓድ ቈፈረ።,ወነደቆን ለእማንቱ አእባን በስመ እግዚአብሔር ወአሕየወ ምሥዋዐ ዘመዝበረ ወገብረ ባሕረ ዘያገምር ፪በመስፈርተ ዘርእ እንተ ዐውዱ ለምሥዋዕ ።,"And with the stones he built an altar in the name of the LORD: and he made a trench about the altar, as great as would contain two measures of seed." +እንጨቱንም በተርታ አደረገ፥ ወይፈኑንም በብልት በብልቱ ቈረጠ፥ በእንጨቱም ላይ አኖረና።,ወወጥሐ ዕፀወ መልዕልተ ምሥዋዕ ዘገብረ ወመተሮ በበመለያልዪሁ ለውእቱ ጽንሓሐ መሥዋዕት ወአስተናበረ ላዕለ ዕፀዊሁ ወወጥሐ ዲበ ምሥዋዕ ።,"And he put the wood in order, and cut the bullock in pieces, and laid him on the wood, and said, Fill four barrels with water, and pour it on the burnt sacrifice, and on the wood." +አራት ጋን ውኃ ሙሉ በሚቃጠለው መሥዋዕትና በእንጨቱ ላይ አፍስሱ አሉ። ደግሞም። ድገሙ አለ፤ እነርሱም ደገሙ። እርሱም። ሦስተኛ አድርጉ አለ፤ ሦስተኛም አደረጉ።,ወይቤሎሙ አምጽኡ ሊተ ፬መሳብክተ ማይ ወሱጡ ዲበ ምሥዋዕ ወዲበ ዕፀዊሁኒ ወገብሩ ከማሁ ወይቤሎሙ ድግሙ ወደገሙ ወይቤሎሙ ሠልሱ ወሠለሱ ።,"And he said, Do it the second time. And they did it the second time. And he said, Do it the third time. And they did it the third time." +ውኃውም በመሠዊያው ዙሪያ ፈሰሰ፤ ደግሞም ጕድጓዱን በውኃ ሞላው።,ወውሕዘ ማይ ዐውደ ምሥዋዕ መሊኦ ውስተ ባሕር ማዩ ።,And the water ran round about the altar; and he filled the trench also with water. +መሥዋዕተ ሠርክ በሚቀርብበት ጊዜ ነቢዩ ኤልያስ ቀርቦ። አቤቱ፥ የአብርሃምና የይስሐቅ የእስራኤልም አምላክ ሆይ፥ አንተ በእስራኤል ላይ አምላክ እንደ ሆንህ፥ እኔም ባሪያህ እንደ ሆንሁ፥ ይህንም ሁሉ በቃልህ እንዳደረግሁ ዛሬ ይገለጥ።,ወጸርኀ ኤልያስ ውስተ ሰማይ ወይቤ እግዚኦ አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ ወእስራኤል ስምዐኒ እግዚኦ ስምዐኒ ዮም በበይነ እሳት ወያእምሩ ኵሉ ሕዝብ ከመ አንተ ውእቱ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ወአነ ገብርከ ወበእንቲአከ ገበርክዎ ለዝንቱ ግብር ።,"And it came to pass at the time of the offering of the evening sacrifice, that Elijah the prophet came near, and said, LORD God of Abraham, Isaac, and of Israel, let it be known this day that thou art God in Israel, and that I am thy servant, and that I have done all these things at thy word." +አንተ፥ አቤቱ፥ አምላክ እንደ ሆንህ፥ ልባቸውንም ደግሞ እንደ መለስህ ይህ ሕዝብ ያውቅ ዘንድ ስማኝ፥ አቤቱ፥ ስማኝ አለ።,ስምዐኒ እግዚኦ ስምዐኒ ወያእምሩ ኵሉ ሕዝብ ከመ አንተ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክ ወአንተ ገፍታእኮሙ ልቦሙ ለኵሎሙ አሕዛብ ለድኅሬሆሙ ።,"Hear me, O LORD, hear me, that this people may know that thou art the LORD God, and that thou hast turned their heart back again." +የእግዚአብሔርም እሳት ወደቀች፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕቱንም እንጨቱንም ድንጋዮቹንም አፈሩንም በላች፥ በጕድጓዱም ውስጥ ያለውን ውኃ ላሰች።,ወወረደ እሳት አምሰማይ እምኀበ እግዚአብሔር ወበልዐት መሥዋዕቶ ወዕፀዊሁኒ ወማዮኒ ዘውስተ ባሕሩ ወእበኒሁኒ ወለሐሰት መሬቶሂ ።,"Then the fire of the LORD fell, and consumed the burnt sacrifice, and the wood, and the stones, and the dust, and licked up the water that was in the trench." +ሕዝቡም ሁሉ ያንን ባዩ ጊዜ በግምባራቸው ተደፍተው። እግዚአብሔር እርሱ አምላክ ነው አሉ።,ወወድቁ ኵሉ ሕዝብ በገጾሙ ወሰገዱ ሎቱ ወይቤልዎ አማን ውእቱ እግዚአብሔር አምላክ ።,"And when all the people saw it, they fell on their faces: and they said, The LORD, he is the God; the LORD, he is the God." +ኤልያስም። ከበኣል ነቢያት አንድ ሰው እንዳያመልጥ ያዙ አላቸው። ያዙአቸውም፤ ኤልያስም ወደ ቂሶን ወንዝ ወስዶ በዚያ አሳረዳቸው።,ወይቤሎሙ ኤልያስ ለሕዝብ አኀዝዎሙ ለነቢያተ በዓል ወአልቦ ዘያመስጠክሙ እምውስቴቶሙ ወአኀዝዎሙ ለነቢያተ ሐሰት ወአውረዶሙ ኤልያስ ውስተ ፈለገ ቂሶን ወረገዞሙ በህየ ።,"And Elijah said unto them, Take the prophets of Baal; let not one of them escape. And they took them: and Elijah brought them down to the brook Kishon, and slew them there." +ኤልያስም አክዓብን። የዝናቡ ውሽንፍር እጅግ ነውና ተነሥተህ ውጣ፥ ብላም ጠጣም አለው።,ወይቤሎ ኤልያስ ለአካአብ ዕርግ ወብላዕ ወስተይ እስመ ድምፀ እገሪሁ ለዝናም ።,"And Elijah said unto Ahab, Get thee up, eat and drink; for there is a sound of abundance of rain." +አክዓብም ሊበላና ሊጠጣ ወጣ፤ ኤልያስም ወደ ቀርሜሎስ አናት ወጣ፤ ፊቱንም በጕልበቱ መካከል አድርጎ በግምባሩ ተደፋ።,ወዐርገ አካአብ ይብላዕ ወይስተይ ወዐርገ ኤልያስ ውስተ ደብረ ቀርሜሎስ ወሰገደ ውስተ ምድር ወወደየ ርእሶ ውስተ ብረኪሁ ።,"So Ahab went up to eat and to drink. And Elijah went up to the top of Carmel; and he cast himself down upon the earth, and put his face between his knees," +ብላቴናውንም። ወጥተህ ወደ ባሕሩ ተመልከት አለው። ወጥቶም ተመልክቶም። ምንም የለም አለ። እርሱም። ሰባት ጊዜ ተመላለስ አለው። ብላቴናውም ሰባት ጊዜ ተመላለሰ።,ወይቤሎ ለቍልዔሁ ዕርግ ወርኢ መንገለ ፍኖተ ባሕር ወርእየ ውእቱ ወልድ ወይቤ አልቦ ወኢምንተኒ ወይቤሎ ኤልያስ ግባእ ስብዐ ።,"And said to his servant, Go up now, look toward the sea. And he went up, and looked, and said, There is nothing. And he said, Go again seven times." +በሰባተኛውም ጊዜ። እነሆ፥ የሰው እጅ የምታህል ታናሽ ደመና ከባሕር ወጥች አለ። እርሱም። ወጥተህ አክዓብን። ዝናብ እንዳይከለክልህ ሰረገላን ጭነህ ውረድ በለው አለ።,ወገብአ ውእቱ ወልድ ወበሳብዕት ርእየ ሕቀ ደመና መጠነ ሰኰና ብእሲ ወታዐርግ ማየ እምባሕር ወይቤሎ ዕርግ ወንግሮ ለአካአብ ከመ ይሖር ሰረንላቲሁ ወይረድ ኢይርከቦ ዝናም ።,"And it came to pass at the seventh time, that he said, Behold, there ariseth a little cloud out of the sea, like a man's hand. And he said, Go up, say unto Ahab, Prepare thy chariot, and get thee down, that the rain stop thee not." +ከጥቂትም ጊዜ በኋላ ሰማዩ ከደመናውና ከነፋሱ የተነሣ ጨለመ፥ ብዙም ዝናብ ሆነ፤ አክዓብም በሰረገላው ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ።,ወእምዝ እስከ ይትመየጡ ለፌ ወለፌ ጸልመ ሰማይ በደመና ወመጽአ ዐውሎ ወወረደ ዝናም ዐቢይ ወሖረ አካአብ ምስለ እስራኤል እንዘ ይበኪ ።,"And it came to pass in the mean while, that the heaven was black with clouds and wind, and there was a great rain. And Ahab rode, and went to Jezreel." +የእግዚአብሔ���ም እጅ በኤልያስ ላይ ነበረች፤ ወገቡንም አሸንፍጦ ወደ ኢይዝራኤል እስኪገባ ድረስ በአክዓብ ፊት ይሮጥ ነበር።,ወመጽአ እደ እግዚአብሔር ላዕለ ኤልያስ ወአቅነቶ ሐቌሁ ወሮጸ ቅድሜሁ ለአካአብ ምስለ እስራኤል ።,"And the hand of the LORD was on Elijah; and he girded up his loins, and ran before Ahab to the entrance of Jezreel." +ለኢይዝራኤላዊውም ለናቡቴ በሰማርያ ንጉሥ በአክዓብ ቤት አጠገብ የወይን ቦታ ነበረው።,ወአስተጋብአ ወልደ አዴር ኵሎ ኀይሎ ወዐርገ ወዐገታ ለሰማርያ ወነበረ ይሰቀቦሙ ወሀለዉ ምስሌሁ ፴ወ፪ነገሥት ወኵሉ አፍራሲሆሙ ወሰረገላቲሆሙ ወዐርጉ ወዐገትዋ ለሰማርያ ወቀተልዋ ።,"And Benhadad the king of Syria gathered all his host together: and there were thirty and two kings with him, and horses, and chariots: and he went up and besieged Samaria, and warred against it." +አክዓብም ናቡቴን። በቤቴ አቅራቢያ ነውና የአትክልት ቦታ አደርገው ዘንድ የወይን ቦታህን ስጠኝ፤ ስለ እርሱም ከእርሱ የተሻለ የወይን ቦታ እሰጥሃለሁ፤ ወይም ብትወድድ ግምቱን ገንዘብ እሰጥሃለሁ ብሎ ተናገረው።,ወለአከ ሐዋርያተ ኀበ አካአብ ንጉሠ እስራኤል እንዘ ይብል ከመዝአ ይቤ ወልደ አዴርአ ፤,"And he sent messengers to Ahab king of Israel into the city, and said unto him, Thus saith Benhadad," +ናቡቴም አክዓብን። የአባቶቼን ርስት እሰጥህ ዘንድ እግዚአብሔር ያርቅልኝ አለው።,ወርቅከኒአ ወብሩርከኒአ ዚአየአ ውእቱአ ወአንስቲያከኒአ ወውሉድከኒ ዚአየአ ውእቱአ ።,"Thy silver and thy gold is mine; thy wives also and thy children, even the goodliest, are mine." +ኢይዝራኤላዊውም ናቡቴ። የአባቶቼን ርስት አልሰጥህም ብሎ ስለ ተናገረው አክዓብ ተቈጥቶና ተናድዶ ወደ ቤቱ ገባ። በአልጋውም ላይ ተጋድሞ ፊቱን ተሸፋፈነ፥ እንጀራም አልበላም።,ወአውሥአ አካአብ ንጉሥ ወይቤሎ በከመ ትቤአ እግዚኦ ንጉሥአ አነኒአ ዚአከአ ወኵሉአ ዘዚአየአ ዚአከአ ውእቱአ ።,"And the king of Israel answered and said, My lord, O king, according to thy saying, I am thine, and all that I have." +ሚስቱም ኤልዛቤል ወደ እርሱ መጥታ። ልብህ የሚያዝን እንጀራስ የማትበላ ስለምንድር ነው? አለችው።,ወደገመ ልኢከ ኀቤሁ ወመጽኡ ሐዋርያቲሁ ወይቤልዎ ለአካአብ ከመዝ ይቤ ወልደ አዴር ናሁአ ለአኩአ ኀቤከአ አነ ፈኑ ሊተ ወርቀከ ወብሩረከ ወአንስቲያከኒ ።,"And the messengers came again, and said, Thus speaketh Benhadad, saying, Although I have sent unto thee, saying, Thou shalt deliver me thy silver, and thy gold, and thy wives, and thy children;" +እርሱም። ኢይዝራኤላዊውን ናቡቴን። የወይንህን ቦታ በገንዘብ ስጠኝ፤ ወይም ብትወድድ በፋንታው ሌላ የወይን ቦታ እሰጥሃለሁ ብዬ ተናገርሁት፤ እርሱ ግን። የወይን ቦታዬን አልሰጥህም ብሎ ስለ መለሰልኝ ነው አላት።,ወእመአኮ ጌሰም ዘጊዜ እፌኑ ደቅየ ወይፈትኑ ዜተከ ወቤተ ደቂቅከ ወኵሎ ዘአፍተዎሙ ወዘአደሞሙ ለዐይኖሙ ወኵሎ ዘገሰሱ በእደዊሆሙአ ይነሥኡአ ።,"Yet I will send my servants unto thee to morrow about this time, and they shall search thine house, and the houses of thy servants; and it shall be, that whatsoever is pleasant in thine eyes, they shall put it in their hand, and take it away." +ሚስቱም ኤልዛቤል። አንተ አሁን የእስራኤልን መንግሥት ትገዛለህን? ተነሣ እንጀራም ብላ፥ ልብህም ደስ ይበላት፤ የኢይዝራኤላዊውን የናቡቴን የወይን ቦታ እሰጥሃለሁ አለችው።,ወጸውዖሙ ንጉሠ እስራኤል ለኵሉ ረባናት ወይቤሎሙ ርእዩ ከመ እኪተ የኀሥሥ ዝንቱ ለአከ ኀቤየ በእንተ አንስቲያየ ወበእንተ ደቂቅየ ወበእንተ አዋልድየ ፤ ወወርቅየሰ ወብሩርየ ኢከላእክዎ ።,"Then the king of Israel called all the elders of the land, and said, Mark, I pray you, and see how this man seeketh mischief: for he sent unto me for my wives, and for my children, and for my silver, and for my gold; and I denied him not." +በአክዓብም ስም ደብዳቤ ጻፈች፥ በማኅተሙም አተመችው፤ በከተማው ወደ ነበሩትና ከናቡቴም ጋር ወደ ተቀመጡት ሽማግሌዎችና ከበርቴዎች ደብዳቤውን ላከች።,ወይቤልዎ ረባናት ወኵሉ ሕዝብ እንብከ ኢትበሎ አሆ ።,"And all the elders and all the people said unto him, Hearken not unto him, nor consent." +በደብዳቤውም። ስለ ጾም አዋጅ ንገሩ፥ ናቡቴንም በሕዝቡ ፊት አስቀምጡት፤,ወይቤሎሙ ለሐዋርያቲሁ ለወልደ አዴር በልዎ ለእግዚእክሙ ኵሎአ ዘለአከአ ኀበ ገብርከ ቀዲሙ እገብር፧ወዘንተሰ ነገርአ ኢይክልአ ገቢርአ ወሖሩ እሙንቱ ሐዋርያት ወነገርዎ ዘንተ ቃለ ።,"Wherefore he said unto the messengers of Benhadad, Tell my lord the king, All that thou didst send for to thy servant at the first I will do: but this thing I may not do. And the messengers departed, and brought him word again." +ሁለትም ምናምንቴ ሰዎች በፊቱ አስቀምጡና። እግዚአብሔርንና ንጉሡን ሰድቦአል ብለው ይመስክሩበት፤ አውጥታችሁም እስኪሞት ድረስ ውገሩት ብላ ጻፈች።,ወለአኮሙ ካዕበ ወልደ አዴር ኀቤሁ እንዘ ይብል ከመዝአ ለይረስየኒአ እግዚአብሔር ወከመዝ ለይቅትለኒአ ለእመ ኢኬድዎ ለምድርክሙ ሶርያ ወኵሉ ሕዝብየ ወሠራዊትየ ወእመ ኢረሰይዎአ ማኅደረ ቈናጽልአ ።,"And Benhadad sent unto him, and said, The gods do so unto me, and more also, if the dust of Samaria shall suffice for handfuls for all the people that follow me." +በከተማውም የተቀመጡት የከተማው ሰዎችና ሽማግሌዎች ከበርቴዎችም ኤልዛቤል እንዳዘዘቻቸውና ወደ እነርሱ በተላከው ደብዳቤ እንደ ተጻፈ እንዲሁ አደረጉ።,ወአውሥአ ንጉሠ እስራኤል ወይቤሎ ይኩንአ ወኢይትመካሕ ዘሰናምአ ከመአ ርቱዕአ ።,"And the king of Israel answered and said, Tell him, Let not him that girdeth on his harness boast himself as he that putteth it off." +የጾም አዋጅ ነገሩ፥ ናቡቴንም በሕዝቡ ፊት አስቀመጡት።,ወእምዝ ሶበ ሰምዐ ዘንተ ቃለ ወሀለወ ውስተ ደብተራሁ ይሰቲ ምስለ ኵሎሙ ነገሥት እለ ምስሌሁ ወይቤሎሙ ለደቁ ሕጽሩ ሐጹረ ውስተ ሀገር ።,"And it came to pass, when Benhadad heard this message, as he was drinking, he and the kings in the pavilions, that he said unto his servants, Set yourselves in array. And they set themselves in array against the city." +ሁለቱም ምናምንቴ ሰዎች ገብተው በፊቱ ተቀመጡ፤ ምናምንቴዎቹ ሰዎችም በሕዝቡ ፊት። ናቡቴ እግዚአብሔርንና ንጉሡን ሰድቦአል ብለው በናቡቴ ላይ መሰከሩ። የዚያን ጊዜም ከከተማ አውጥተው እስኪሞት ድረስ ወገሩት።,ወመጽአ ፩ነቢይ ኀበ ንጉሠ እስራኤል ወይቤሎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ርኢከኑአ ኵሎአ አሕዛብአ ዘንተ ብዙኀ ፤ ናሁ አነ ኣገብኦሙ ዮም ውስተ እዴከ ወታአምር እንከአ ከመአ አነአ ውእቱአ እግዚአብሔርአ ።,"And, behold, there came a prophet unto Ahab king of Israel, saying, Thus saith the LORD, Hast thou seen all this great multitude? behold, I will deliver it into thine hand this day; and thou shalt know that I am the LORD." +ወደ ኤልዛቤልም። ናቡቴ ተወግሮ ሞተ ብለው ላኩ።,ወይቤ አካአብ በምንተ ኣአምር ወይቤሎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር በደቆሙ ለመላእክቱ አድያም ወይቤሎ አካአብ መኑ ይቀድም ስሒጠ ወመኑ ያስተኣኅዝ ቀትለ ወይቤሎ ነቢይ አንተ ።,"And Ahab said, By whom? And he said, Thus saith the LORD, Even by the young men of the princes of the provinces. Then he said, Who shall order the battle? And he answered, Thou." +ኤልዛቤልም ናቡቴ ተወግሮ እንደ ሞተ በሰማች ጊዜ ኤልዛቤል አክዓብን። ናቡቴ ሞቶአል እንጂ በሕይወት አይደለምና በገንዘብ ይሰጥህ ዘንድ እንቢ ያለውን የኢይዝራኤላዊውን የናቡቴን የወይን ቦታ ተነሥተህ ውረስ አለችው።,ወኍልቆሙ ፪፻ወ፴ወ፪ነገሥት እለ ይረድእዎ ።,"Then he numbered the young men of the princes of the provinces, and they were two hundred and thirty two: and after them he numbered all the people, even all the children of Israel, being seven thousand." +አክዓብም ናቡቴ እንደ ሞተ በሰማ ጊዜ ይወርሰው ዘንድ ወደ ኢይዝራኤላዊው ወደ ናቡቴ ወይን ቦታ ሊወርድ ተነሣ።,ወወፅኡ ደቀ መላእክተ አድያም ቀደሙ ፤ ወለአኩ ወነገርዎ ለንጉሠ ሶርያ ወይቤልዎ ናሁአ መጽኡአ ዕደውአ እምነ ሰማርያ ።,"And they went out at noon. But Benhadad was drinking himself drunk in the pavilions, he and the kings, the thirty and two kings that helped him." +የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ቴስብያዊው ወደ ኤልያስ እንዲህ ሲል መጣ።,ወዳኅና ቀናገሮሙአ በሰላምአ እንከሰአ ከመአ ሕያዋኒሆሙ የአኀዝዎሙ ፤ ዘይወጽእአ ወኢይትዐወቅአ እምነአ ሀገርአ ።,"And the young men of the princes of the provinces went out first; and Benhadad sent out, and they told him, saying, There are men come out of Samaria." +ተነሥተህ በሰማርያ የሚኖረውን የእስራኤልን ንጉሥ አክዓብን ትገናኝ ዘንድ ውረድ፤ እነሆ፥ ይወርሰው ዘንድ በወረደበት በናቡቴ የወይን ቦታ ውስጥ አለ።,ወእሙንቱሰ ኀለፉ ወድኡ እምነ ሀገር እልክቱ ደቀ መላእክተ አድያም ወሰራዊትሰ ድኅሬሆሙ ።,"And he said, Whether they be come out for peace, take them alive; or whether they be come out for war, take them alive." +አንተም። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ገድለህ ወረስኸውን? ብለህ ንገረው። ደግሞም። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ውሾች የናቡቴን ደም በላሱበት ስፍራ የአንተን ደም ደግሞ ውሾች ይልሱታል ብለህ ንገረው።,ወቀተሉ ኵሎሙ ወደገሙ ቀቲለ ኵሎሙ ወእምዝ ጐዩ ሶርያ ወዴገንዎሙ እስራኤል ወአምሰጠ ወልደ አዴር በፈረስ ረዋጺ ።,"So these young men of the princes of the provinces came out of the city, and the army which followed them." +አክዓብም ኤልያስን። ጠላቴ ሆይ፥ አገኘኸኝን? አለው። እርሱም እንዲህ ብሎ መለሰለት። አግኝቼሃለሁ፤ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ለማድረግ ራስህን ሽጠሃልና።,ወወፅአ ንጉሠ እስራኤል ወነሥአ ኵሎ አፍራሲሆሙ ወሰረገላቲሆሙ ወቀተሎሙ ዐቢየ ቀትለ ለሶርያ ።,And they slew every one his man: and the Syrians fled; and Israel pursued them: and Benhadad the king of Syria escaped on an horse with the horsemen. +እነሆ፥ ክፉ ነገር አመጣብሃለሁ፥ ፈጽሞም እጠርግሃለሁ፥ ከአክዓብም በእስራኤል ዘንድ የታሰረውንና የተለቀቀውን ወንድ ሁሉ አጠፋለሁ፤,ወመጽአ ነቢይ ኀበ ንጉሠ እስራኤል ወይቤሎ አጽንዕ ርእሰከ ወአእምር ዘከመ ትገብር እስመ ዓመ ዘይመጽእ የዐርግ ላዕሌከ ወልደ አዴር ንጉሠ ሶርያ ።,"And the king of Israel went out, and smote the horses and chariots, and slew the Syrians with a great slaughter." +በሥራህም አስቈጥተኸኛልና፥ እስራኤልንም አስተሃልና ቤትህን እንደ ናባጥ ልጅ እንደ ኢዮርብዓም ቤት እንደ አኪያም ልጅ እንደ ባኦስ ቤት አደርገዋለሁ።,ወይቤቤልዎ ደቁ ለንጉሠ ሶርያ አምላከ አድባር ውእቱ አምላከ እስራኤል ወአኮ አምላከ ቈላት ወበበይነ ዝንቱ ሞኡነ ወእመሰ አፍጠነ ጸቢኦቶሙ ንመውኦሙ ።,"And the prophet came to the king of Israel, and said unto him, Go, strengthen thyself, and mark, and see what thou doest: for at the return of the year the king of Syria will come up against thee." +ደግሞ እግዚአብሔር ስለ ኤልዛቤል። በኢይዝራኤል ቅጥር አጠገብ ኤልዛቤልን ውሾች ይበሉአታል ብሎ ተናገረ።,ወዘንተ ነገረ ዘንብለከ ግበር ፤ ፈንዎሙ ለእሉ ነገሥት ይእትዉ በሓውርቲሆሙ ወሢም ህየንቴሆሙ መላእክተ ሰራዊት ።,"And the servants of the king of Syria said unto him, Their gods are gods of the hills; therefore they were stronger than we; but let us fight against them in the plain, and surely we shall be stronger than they." +ከአክዓብም ወገን በከተማይቱ ውስጥ የሞተውን ውሾች ይበሉታል፤ በሜዳውም የሞተውን የሰማይ ወፎች ይበሉታል።,ወናመጽእ ለከ ካልኣነ ሰራዊተ ህየንቴሆሙ ወሢም ህየንቴሆሙ ተክሎሙ ለእለ ሞቱ ሰራዊትከ ወአፍራስኒ ህየንተ አፍራሲከ ወሰረገላትኒ ህየንተ ሰረገላቲከ ወንጽብኦሙ ፍጡነ ወንመውኦሙ ወሰምዖሙ ወገብሩ ከማሁ ።,"And do this thing, Take the kings away, every man out of his place, and put captains in their rooms:" +በእግዚአብሔር ፊት ክፋት ለመሥራት ራሱን እንደ ሸጠ፥ ሚስቱም ኤልዛቤል እንደ ነዳችው፥ እንደ አክዓብ ያለ ሰው አልነበረም።,ወእምዝ በዓመቱ ኈለቆሙ ወልደ አዴር ለኵሉ ሶርያ ወዐርገ ውስተ ኤፌቃ ከመ ይትቃተሎሙ ለእስራኤል ።,"And number thee an army, like the army that thou hast lost, horse for horse, and chariot for chariot: and we will fight against them in the plain, and surely we shall be stronger than they. And he hearkened unto their voice, and did so." +እግዚአብሔር ከእስራኤል ልጆች ፊት ያጠፋቸው አሞራውያን እንደ ሠሩት ሁሉ፥ ጣዖታትን በመከተል እጅግ ርኩስ ነገር ሠራ።,ወደቂቀ እስራኤልኒ ተንሥኡ ወትቀበልዎሙ ወተዐየኑ እስራኤል አንጻሮሙ ወከኑ በኀቤሆሙ ከመ ፪መራዕየ አጣሊ ወሶርያሰ መልእዋ ለምድር ።,"And it came to pass at the return of the year, that Benhadad numbered the Syrians, and went up to Aphek, to fight against Israel." +አክዓብም ይህን ቃል በሰማ ጊዜ ልብሱን ቀድዶ ገላውን ማቅ አለበሰ፥ ጾመም፥ በማቅ ላይም ተኛ፥ ቅስስ ብሎም ሄደ።,ወመጽአ ብእሴ እግዚአብሔር ወይቤሎ ለንጉሠ እስራኤል እስመ ይቤሉ ሶርያ አምላከ አድባር ውእቱ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ወኢኮነ አምላክ ቈላት ወኣገብኦሙ ለዝንቱ ኀይሎሙ ዐቢይ ውስተ እዴከ ወታአምር ከመ ውእቱ እግዚአብሔር ።,"And the children of Israel were numbered, and were all present, and went against them: and the children of Israel pitched before them like two little flocks of kids; but the Syrians filled the country." +ደግሞም። አክዓብ በፊቴ እንደ ተዋረደ አየህን? በፊቴ የተዋረደ ስለ ሆነ በልጁ ዘመን በቤቱ ላይ ክፉ ነገር አመጣለሁ እንጂ በእርሱ ዘመን ክፉ ነገር አላመጣም የሚል የእግዚአብሔር ቃል ወደ ቴስብያዊው ወደ ኤልያስ መጣ።,ወተዐየኑ እሉ ቅድመ እልክቱ ሰቡዐ መዋዕለ ወአመ ፯ዕለት ተኣኀዙ ይትቃተሉ ወቀተልዎሙ እስራኤል ለሶርያ ፲፼ በአሐቲ ዕለት አጋር ።,"And there came a man of God, and spake unto the king of Israel, and said, Thus saith the LORD, Because the Syrians have said, The LORD is God of the hills, but he is not God of the valleys, therefore will I deliver all this great multitude into thine hand, and ye shall know that I am the LORD." +የሶርያም ንጉሥ ወልደ አዴር ጭፍራውን ሁሉ ሰበሰበ፤ ከእርሱም ጋር ሠላሳ ሁለት ነገሥት ነበሩ፥ ፈረሶችና ሰረገሎችም ነበሩ፤ ወጥቶም ሰማርያን ከበበ፥ ወጋትም።,ወእምዝ እምድኅረ ዝንቱ ነገር ዐጸደ ወይን ቦቱ ናቡቴ እስራኤላዊ ኀበ ምከያደ እክል ዘአካአብ ንጉሠ ሰማርያ ።,"And it came to pass after these things, that Naboth the Jezreelite had a vineyard, which was in Jezreel, hard by the palace of Ahab king of Samaria." +ወደ እስራኤልም ንጉሥ ወደ አክዓብ።,ወይቤሎ አካአብ ለናቡቴ ሀበኒ ዘንተ ዐጸደ ወይንከ ይኩነኒ ዐጸደ ሐምል እስመ ቅሩብ ውአቱ ለቤትየ ወእሁበከ ዐጸደ ወይን ካልአ ዘይኄይሶ ወእመሰ ትፈቅድ አሁበከ ወርቀ ሤጦ ለዝንቱ ዐጸደ ወይንከ ወይኩነኒ ዐጸደ ሐምል ።,"And Ahab spake unto Naboth, saying, Give me thy vineyard, that I may have it for a garden of herbs, because it is near unto my house: and I will give thee for it a better vineyard than it; or, if it seem good to thee, I will give thee the worth of it in money." +ወልደ አዴር እንዲህ ይላል። ብርህና ወርቅህ ለእኔ ነው፤ ሴቶችህና መልካካሞቹም ልጆችህ ለእኔ ናቸው ብሎ ወደ ከተማይቱ መልእክተኞችን ላከ።,ወይቤሎ ናቡቴ ለአካአብ ኢያሞጽእ ሊተ እግዚአብሔር በዘአሁበከ ርስትየ ዘእበሙያ ።,"And Naboth said to Ahab, The LORD forbid it me, that I should give the inheritance of my fathers unto thee." +የእስራኤልም ንጉሥ መልሶ። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ አንተ እንዳልህ ነው፤ እኔ ለእኔም የሆነው ሁሉ የአንተ ነው አለ።,ወተከዘ አካአብ ወሖረ ወሰከበ ውስተ ምስካቢሁ ወተከድነ ገጾ ወኢበልዐ እክለ ።,"And Ahab came into his house heavy and displeased because of the word which Naboth the Jezreelite had spoken to him: for he had said, I will not give thee the inheritance of my fathers. And he laid him down upon his bed, and turned away his face, and would eat no bread." +ደግሞም መልእክተኞች ተመልሰው። ወልደ አዴር እንዲህ ይላል። ቀድሞ ብርህንና ወርቅህን ሴቶችህንና ልጆችህንም ትሰጠኛለህ ብዬ ልኬብህ ነበር፤,ወቦአት ኢያዛቤል ብእሲቱ ኀቤሁ ወትቤሎ ምንተ ኮንከ ዘኢትበልዕ እክለ ወምንተ ያቴክዘከ ።,"But Jezebel his wife came to him, and said unto him, Why is thy spirit so sad, that thou eatest no bread?" +ነገም በዚህ ጊዜ ባሪያዎቼን እልክብሃለሁ፥ ቤትህንም የባሪያዎችህንም ቤቶች ይበረብራሉ፤ ደስ የሚያሰኛቸውንም ሁሉ በእጃቸው አድርገው ይወስዳሉ አሉ።,ወይቤላ እስመ ተናገርክዎ ለናቡቴ እስራኤላዊ ወእቤሎ ሀበኒ ዐጸደ ወይንከ በሤጡ በወርቅ ወእመኒ ትፈቅድ እሁበከ ካልአ ዐጸደ ወይን ህየንቴሁ ወይቤለኒ ኢይሁበከ ርስተ አበውየ ።,"And he said unto her, Because I spake unto Naboth the Jezreelite, and said unto him, Give me thy vineyard for money; or else, if it please thee, I will give thee another vineyard for it: and he answered, I will not give thee my vineyard." +የእስራኤልም ንጉሥ የአገሩን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ። ተመልከቱ፥ ይህም ሰው ክፉ እንዲሻ እዩ፤ ስለ ሴቶቼ ስለ ልጆቼ ስለ ብሬና ወርቄም ላከብኝ፥ እንቢም አላልሁም አለ።,ወትቤሎ ኢያዜቤል ብእሲቱ አንተኑ አንከ ይእዜ ከመዝ ትረሲ ንጉሦሙ ለእስራኤል ፤ ተንሥእ ብላዕ እክለ ወአጽንዕ ርእሰከ ወእሁበከ አነ ዐጸደ ወይኑ ለናቡቴ እስራኤላዊ ።,"And Jezebel his wife said unto him, Dost thou now govern the kingdom of Israel? arise, and eat bread, and let thine heart be merry: I will give thee the vineyard of Naboth the Jezreelite." +ሽማግሌዎችም ሁሉ ሕዝቡም ሁሉ። አትስማው፥ እሺም አትበለው አሉት።,ወጸሐፈት መጽሐፈ በስመ አካአብ ወኀተመት በማኅተሙ ወፈነወታ ለይእቲ መጽሐፍ ኀበ ሊቃናተ ይእቲ ሀገር ወኀበ ዐበይተ ውእቱ ብሔር እለ ይነብሩ ምስለ ናቡቴ ።,"So she wrote letters in Ahab's name, and sealed them with his seal, and sent the letters unto the elders and to the nobles that were in his city, dwelling with Naboth." +ለወልደ አዴርም መልእክተኞች። ለጌታዬ ለንጉሥ። ለእኔ ለባሪያህ በመጀመሪያ የላክህብኝ ሁሉ አደርጋለሁ፤ ይህን ግን አደርገው ዘንድ አይቻለኝም በሉት አላቸው። መልእክተኞችም ተመልሰው ይህን አወሩለት።,ወከመዝ ይብል ቃላ ለይእቲ መጽሐፍ ጹሙአ ጾመ ወአንብርዎአ ለናቡቴአ ቅድመአ ሕዝብአ ።,"And she wrote in the letters, saying, Proclaim a fast, and set Naboth on high among the people:" +ወልደ አዴርም። ለሚከተለኝ ሕዝብ የሰማርያ ትቢያ ጭብጥ ጭብጥ ይበቃው እንደ ሆነ፥ አማልክት ይህን ያድርጉብኝ ይህን ይጨምሩብኝ ብሎ ላከበት።,ወአቅሙአ ሎቱአ ቅድሜሁአ ክሌኤቱአ ዕደውአ ውሉደ ዐመፃአ ወይኩኑአ ስምዕአ ላዕሌሁአ ወይመልዎ ባረከህ አ ለእግዚአብሔርአ ወለንጉሥኒ ወአውፅእዎአ አፍአ ወውግርዎአ ወይሙትአ ።,"And set two men, sons of Belial, before him, to bear witness against him, saying, Thou didst blaspheme God and the king. And then carry him out, and stone him, that he may die." +የእስራኤልም ንጉሥ መልሶ። በቃ፤ ለሰልፍ የሚታጠቅ ጋሻ ጦሩን እንደሚያወልቅ አይመካ አለው።,ወገብሩ ሰብአ ይእቲ ሀገር ወዐበይቶሙኒ ወሊቃናቲሆሙኒ እለ ይነብሩ ውስተ ይእቲ ሀገር በከመ ለአከት ሎሙ ኢያዛቤል ።,"And the men of his city, even the elders and the nobles who were the inhabitants in his city, did as Jezebel had sent unto them, and as it was written in the letters which she had sent unto them." +ወልደ አዴርም ያን ነገር በሰማ ጊዜ ከነገሥታቱ ጋር በድንኳኑ ውስጥ ይጠጣ ነበር፤ ባሪያዎቹንም። ተሰለፉ አላቸው፤ እነርሱም በከተማይቱ ትይዪ ተሰለፉ።,ወሰበኩ ጾመ ወአንበርዎ ለናቡቴ ቅድመ ሕዝብ ።,"They proclaimed a fast, and set Naboth on high among the people." +እነሆም፥ ነቢይ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ አክዓብ ቀርቦ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ይህን ብዙ ጭፍራ ሁሉ ታያለህን? እነሆ፥ ዛሬ በእጅህ አሳልፌ እሰጠዋለሁ፥ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃለህ አለ።,ወቦኡ ክልኤሆሙ ዕደው ደቂቀ ዐመፃ ወቆሙ ቅድሜሁ ወኮኑ ስምዐ ላዕሌሁ ወይቤልዎ ባረካሁ ለእግዚአብሔር ወለንጉሥኒ ወአውጽእዎ አፍአ እምነ ሀገር ወወገርዎ ወቀተልዎ ።,"And there came in two men, children of Belial, and sat before him: and the men of Belial witnessed against him, even against Naboth, in the presence of the people, saying, Naboth did blaspheme God and the king. Then they carried him forth out of the city, and stoned him with stones, that he died." +አክዓብም። በማን? አለ፤ እርሱም። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በአውራጆቹ አለቆች ጕልማሶች አለ፤ እርሱም። ሰልፉን ማን ይጀምራል? አለ፤ እርሱም። አንተ አለው።,ወለአኩ ኀበ ኢያዛቤል እንዘ ይብሉ ወገርናሁአ ለናቡቴ ወቀተልናሁአ ።,"Then they sent to Jezebel, saying, Naboth is stoned, and is dead." +የአውራጆቹንም አለቆች ጕልማሶች ቈጠረ፥ ሁለት መቶም ሠላሳ ሁለት ነበሩ፤ ከእነርሱም በኋላ ሕዝቡን ሁሉ፥ የእስራኤልን ልጆች ሁሉ፥ ቈጠረ፥ ሰባትም ሺህ ነበሩ።,ወሶበ ሰምዐት ኢያዛቤል ትቤሎ ለአካአብ ተንሥእ ተዋረሶ ዐጸደ ወይኑ ለናቡቴ እስራኤላዊ ዘአበየ ውሂቦተከ በሤጡ እስመ ሞተ ናቡቴ ወኢኮነ ሕያወ ።,"And it came to pass, when Jezebel heard that Naboth was stoned, and was dead, that Jezebel said to Ahab, Arise, take possession of the vineyard of Naboth the Jezreelite, which he refused to give thee for money: for Naboth is not alive, but dead." +ቀትርም በሆነ ጊዜ ወጡ፤ ወልደ አዴር ረዳቶቹም ሠላሳ ሁለቱ ነገሥታት እየጠጡ በድንኳን ውስጥ ይሰክሩ ነበር።,ወሶበ ሰምዐ አካአብ ከመ ሞተ ናቡቴ ሠጠጠ አልባሲሁ ወለብሰ ሠቀ ወእምድኅረ ዝንቱ ተንሥአ አካአብ ወወረደ ውስተ ዐጸደ ወይኑ ለናቡቴ እስራኤላዊ ከመ ይትዋረሶ ።,"And it came to pass, when Ahab heard that Naboth was dead, that Ahab rose up to go down to the vineyard of Naboth the Jezreelite, to take possession of it." +የአውራጆቹም አለቆች ጕልማሶች አስቀድመው ወጡ፤ ወልደ አዴርም መልእክተኞችን ላከ፥ እነርሱም። ሰዎች ከሰማርያ ወጥተዋል ብለው ነገሩት።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኤልያስ ትስብያዊ ፤,"And the word of the LORD came to Elijah the Tishbite, saying," +እርሱም። ለዕርቅ ወይም ለሰልፍ መጥተው እንደ ሆነ በሕይወታቸው ያዙአቸው አለ።,ተንሥእ ረድ ተቀበሎ ለአካአብ ንጉሠ እስራኤል ዘሰማርያ ናሁ ሀለወ ውስተ ዐጸደ ወይኑ ለናቡቴ ወረደ ህየ ከመ ይትዋረሶ ።,"Arise, go down to meet Ahab king of Israel, which is in Samaria: behold, he is in the vineyard of Naboth, whither he is gone down to possess it." +እነዚህም የአውራጆች አለቆች ጕልማሶች ከከተማይቱ ወጡ፥ ሠራዊትም ተከተላቸው።,ወበሎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር በከመ አንተ ቀተልኮእ ወትወርሶአ በበይነ ዝንቱአ ከመዝአ ይቤአ እግዚአብሔርአ በኵሉአ መካንአ ኀበአ ለሐሰአ ከለባትአ ወአዝእብትአ ደሞአ ለናቡቴአ በህየአ ይልሕሱአ ከለባትአ ደመከአ ወዘማትአ ይትኀፀባአ በደምከ ።,"And thou shalt speak unto him, saying, Thus saith the LORD, Hast thou killed, and also taken possession? And thou shalt speak unto him, saying, Thus saith the LORD, In the place where dogs licked the blood of Naboth shall dogs lick thy blood, even thine." +ሁሉም በእያንዳንዱ በፊቱ የነበረውን ሰው ገደለ፥ ሶርያውያንም ሸሹ፤ እስራኤልም አሳደዱአቸው፥ የሶርያም ንጉሥ ወልደ አዴር በፈረሱ አመለጠ።,ወይቤሎ አካአብ ለኤልያስ ረከብከኒኑ ፀርየ ወይቤሎ ረከብኩከ እስመ እኩየ ገበርከ ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ታምዕዖ ።,"And Ahab said to Elijah, Hast thou found me, O mine enemy? And he answered, I have found thee: because thou hast sold thyself to work evil in the sight of the LORD." +የእስራኤል ንጉሥም ወጥቶ ፈረሶቹንና ሰረገሎቹን ያዘ፥ ሶርያውያንንም በታላቅ ውጊት ገደላቸው።,ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ናሁአ አነአ ኣመጽእአ እኪተአ ላዕሌከአ ወኣነድድአ እሳተአ እንተአ ድኅሬከአ ወእሤርዎአ ለአካአብአ እስከ ዘያስተአዝብአ ኀበ አረፍትአ ወእለአ ሀለዉአ እምኔሆሙአ ውስተአ እስራኤል ወእለኒ ኢሀለዉአ ።,"Behold, I will bring evil upon thee, and will take away thy posterity, and will cut off from Ahab him that pisseth against the wall, and him that is shut up and left in Israel," +ነቢዩም ወደ እስራኤል ንጉሥ ቀርቦ። የሶርያ ንጉሥ በሚመጣው ዓመት ይመጣብሃልና ሂድ፥ በርታ፥ የምታደርገውንም ተመልከትና እወቅ አለው።,ወእሬስዮአ ለቤተ አካአብአ ከመ ቤተ ኢዮራብዓምአ ወልደ ናባጥ ወከመ ቤተ በአስ ወልደ አኪያ በእንተ ኀጢአትከአ ዘአምዓዕከኒአ ወአስሐትኮሙአ ለእስራኤል ።,"And will make thine house like the house of Jeroboam the son of Nebat, and like the house of Baasha the son of Ahijah, for the provocation wherewith thou hast provoked me to anger, and made Israel to sin." +የሶርያም ንጉሥ ባሪያዎች እንዲህ አሉት። አምላካቸው የተራሮች አምላክ ነው፤ ስለዚህ በርትተውብን ነበር፤ ነገር ግን በሜዳ ላይ ከእነርሱ ጋር ብንዋጋ በእርግጥ እንበረታባቸዋለን።,ወለኢያዛሌልኒ ይቤላ እግዚአብሔር ከለባትአ ይብልዑአ ሥጋሃ በኀበ አረፍትአ እስራኤልአ ።,"And of Jezebel also spake the LORD, saying, The dogs shall eat Jezebel by the wall of Jezreel." +ይህንም አድርግ፤ ከጭፍሮችህ ነገሥታቱን አርቅ፥ በፋንታቸውም አለቆችን ሹም።,ወበድኑ ለአካብአ ዘውስተ ሀገርአ ከለባትአ ይብልዕዎአ ወበድኑአ ዘውስተ ሐቅልአ አዕዋፈ ሰማይአ ይብልዕዎአ ።,Him that dieth of Ahab in the city the dogs shall eat; and him that dieth in the field shall the fowls of the air eat. +አንተም ቀድሞ እንደ ጠፋብህ ሠራዊት፥ ፈረሱን በፈረስ ፋንታ፥ ሰረገላውንም በሰረገላ ፋንታ፥ ሠራዊትን ቍጠር፤ በሜዳም ላይ ከእነርሱ ጋር እንዋጋለን፥ በእርግጥም እንበረታባቸዋለን። ምክራቸውንም ሰማ፥ እንዲሁም አደረገ። ፕ,ወባሕቱ እኩየ ገብረ አካአብ ቅድመ እግዚአብሔርአ እስመ አስሐተቶ ኢያዛቤል ብእሲቱ ።,"But there was none like unto Ahab, which did sell himself to work wickedness in the sight of the LORD, whom Jezebel his wife stirred up." +በሚመጣውም ዓመት ወልደ አዴር ሶርያውያንን አሰለፈ፥ ከእስራኤልም ጋር ይዋጋ ዘንድ ወደ አፌቅ ወጣ።,ወረኵሰ ፈድፋደ እስመ ተለወ ወሖረ በርኵስ ከመ ኵሉ ዘገብሩ አሞሬዎን እለ ሠረዎሙአ እግዚአብሔርአ እምቅድመ ገጾሙ ለእስራኤል ።,"And he did very abominably in following idols, according to all things as did the Amorites, whom the LORD cast out before the children of Israel." +የእስራኤልም ልጆች ተሰለፉ፥ ሊገጥሙአቸውም ወጡ፤ የእስራኤልም ልጆች እንደ ሁለት ትናንሾች የፍየል መንጋዎች ሆነው በፊታቸው ሰፈሩ፤ ሶርያውያን ግን ምድሩን ሞልተው ነበር።,ወደንገጸ አካአብ እምነ ውእቱ ቃል እምነ ቅድመ እግዚአብሔር ወሠጠጠ አልባሲሁ ወሖረ እንዘ ይበኪ በበይነ ውእቱ ቃል እምነ ቅድመ እግዚአብሔር ወለብሰ ሠቀ ውስተ ሥጋሁ ወጾመ ወቀነተ ሠቀ አመ ቀተሎ ለናቡቴ እስራኤላዊ ።,"And it came to pass, when Ahab heard those words, that he rent his clothes, and put sackcloth upon his flesh, and fasted, and lay in sackcloth, and went softly." +የእግዚአብሔርም ሰው ቀርቦ የእስራኤልን ንጉሥ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሶርያውያን። እግዚአብሔር የተራሮች አምላክ ነው እንጂ የሸለቆ አምላክ አይደለም ብለዋልና ይህን ታላቅ ጭፍራ ሁሉ በእጅህ አሳልፌ እሰጠዋለሁ፥ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ አለው።,ወኮነ ቃለ እግዚአብሔር በእደ ኤልያስ ገብሩ በእንተ አካአብ ወይቤሎ እግዚአብሔር ፤ ርኢከኑ ከመ ደንገጸ አካአብ እምቅድሜየ ፤ ኢያምጽእ እኪተ በመዋዕሊሁ ወበመዋዕለ ወልዱ ኣምጽእ እኪተ ።,"And the word of the LORD came to Elijah the Tishbite, saying," +ሰሎሞንም ለግብጽ ንጉሥ ለፈርዖን አማች ሆነ፤ የፈርዖንን ልጅ አገባ፥ ቤቱንና የእግዚአብሔርንም ቤት በኢየሩሳሌምም ዙሪያ ያለውን ቅጥር ሠርቶ እስኪፈጽም ድረስ ወደ ዳዊት ከተማ አመጣት።,ወሰሎሞንሰ ወልደ ዳዊት ነግሠ ላዕላ እሰራኤል ወላዕለ ይሁዳ በኢየሩሳሌም,"And Solomon made affinity with Pharaoh king of Egypt, and took Pharaoh's daughter, and brought her into the city of David, until he had made an end of building his own house, and the house of the LORD, and the wall of Jerusalem round about." +እስከዚያም ቀን ድረስ ለእግዚአብሔር ስም መቅደስ አልተሠራም ነበርና ሕዝቡ በኮረብታ ላይ ባሉት መስገጃዎች ይሠዋ ነበር።,እንዘ የዐጥኑ ውስተ አድባር እስመ ��ተሐንጸ ቤተ እግዚአብሔር ይእተ አሚረ ።,"Only the people sacrificed in high places, because there was no house built unto the name of the LORD, until those days." +ሰሎሞንም እግዚአብሔርን ይወድድ ነበር፥ በአባቱም በዳዊት ሥርዓት ይሄድ ነበር፤ ብቻ በኮረብታ መስገጃ ይሠዋና ያጥን ነበር።,ወአፍቀሮ ሰሎሞን ለእግዚአብሔር ከመ ይሖር በትእዛዘ ዳዊት አቡሁ ወባሕቱ ውስተ አውግር ይሠውዕ ወየዐጥን ።,"And Solomon loved the LORD, walking in the statutes of David his father: only he sacrificed and burnt incense in high places." +ገባዖን ዋና የኮረብታ መስገጃ ነበረችና ንጉሡ ይሠዋ ዘንድ ወደዚያ ሄደ፤ ሰሎሞንም በዚያ መሠዊያ ላይ አንድ ሺህ የሚቃጠል መሥዋዕት አቀረበ።,ወተንሥአ ወሖረ ውስተ ገባኦን ከመ ይሡዕ በህየ እስመ ደእቲ ትነውኅ ወተዐቢ ፤ ፲፻መሥዋዕተ ገብረ ሰሎሞን በገባኦን ።,And the king went to Gibeon to sacrifice there; for that was the great high place: a thousand burnt offerings did Solomon offer upon that altar. +እግዚአብሔርም በገባዖን ለሰሎሞን በሌሊት በሕልም ተገለጠለት፤ እግዚአብሔርም። ምን እንድሰጥህ ለምን አለ።,ወአስተርአዮ እግዚአብሔር ለሰሎሞን ሌሊተ በሕልም ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሰሎሞን ሰአል ለከ ስእለተ ።,"In Gibeon the LORD appeared to Solomon in a dream by night: and God said, Ask what I shall give thee." +ሰሎሞንም አለ። እርሱ በፊትህ በእውነትና በጽድቅ በልብም ቅንነት ከአንተ ጋር እንደ ሄደ፥ ከባሪያህ ከአባቴ ከዳዊት ጋር ታላቅ ቸርነት አድርገሃል፤ ዛሬ እንደ ሆነም በዙፋኑ ላይ የሚቀመጥ ልጅ ሰጥተህ ታላቁን ቸርነትህን አቆይተህለታል።,ወይቤ ሰሎሞን አንተ ገበርከ ለገብርከ ዳዊት አቡየ ምሕረተ ዐቢየ በከመ ሖረ ቅድሜከ በጽድቅ ወበርትዕ ወበንጽሐ ልብ ምሰሌከ ወዐቀብከ ሎቱ ዘንተ ምሕረተ ዐቢየ ከመ ታንብሮ ለወልዱ ላዕለ መንበሩ በዛቲ ዕለት ።,"And Solomon said, Thou hast shewed unto thy servant David my father great mercy, according as he walked before thee in truth, and in righteousness, and in uprightness of heart with thee; and thou hast kept for him this great kindness, that thou hast given him a son to sit on his throne, as it is this day." +አሁንም፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እኔን ባሪያህን በአባቴ በዳዊት ፋንታ አንግሠኸኛል፤ እኔም መውጫንና መግቢያን የማላውቅ ታናሽ ብላቴና ነኝ።,ወይእዜኒ እግዚኦ አምላኪየ አንተ ረሰይከ ለገብርከ ህየንተ ዳዊት አቡየ ወአንሰ ሕፃን ንስቲት ወኢያአምር ሙፃእየ ወሙባእየ ።,"And now, O LORD my God, thou hast made thy servant king instead of David my father: and I am but a little child: I know not how to go out or come in." +ባሪያህም ያለው አንተ በመረጥኸው ሕዝብህ ስለ ብዛቱም ይቈጠርና ይመጠን ዘንድ በማይቻል በታላቅ ሕዝብ መካከል ነው።,ወገብርከሰ ሀለወ ማእከለ ሕዝብከ ዘኀረይከ ሕዝበ ብዙኀ ዘኢይትኌለቍ ።,"And thy servant is in the midst of thy people which thou hast chosen, a great people, that cannot be numbered nor counted for multitude." +ስለዚህም በሕዝብህ ላይ መፍረድ ይችል ዘንድ፥ መልካሙንና ክፉውንም ይለይ ዘንድ ለባሪያህ አስተዋይ ልቡና ስጠው፤ አለዚያማ በዚህ በታላቅ ሕዝብህ ላይ ይፈድ ዘንድ ማን ይችላል?,ወሀበ ለገብርከ ልበ በዘ ይሰምዕ ወያገብእ ፍትሐ በጽድቅ ለሕዝብከ ወከመ ያእምር ሠናየ እምነ እኩይ ወይፍልጥ እስመ አልቦ ዘይክል ኰንኖቶ ለዝንቱ ሕዝብከ ክቡድ ።,"Give therefore thy servant an understanding heart to judge thy people, that I may discern between good and bad: for who is able to judge this thy so great a people?" +ሰሎሞንም ይህን ነገር ስለ ለመነ፥ ነገሩ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው።,ወአደሞ ቅድሜሁ ለእግዚአብሔር እስመ ሰአሎ ሰሎሞን ዘንተ ነገረ ።,"And the speech pleased the Lord, that Solomon had asked this thing." +እግዚአብሔርም አለው። ፍርድን ትለይ ዘንድ ለራስህ ማስተዋልን ለመንህ እንጂ ለራስህ ብዙ ዘመናትን ባለጠግነትንም የጠላቶችህንም ነፍስ ሳትለምን ይህን ነገር ለምነሃልና እነሆ፥,ወይቤሎ እግዚአብሔ�� እስመ ሰአልከ እምኀቤየ ዘንተ ቃለ ወኢሰአልከ ለከ ብዙኀ መዋዕለ ወኢሰአልከ ለከ ነፍሰ ፀርከ አላ ሰአልከ ለከ ከመ ታእምር ሰሚዐ ፍትሕ ፤ ናሁ ገበርኩ ለከ በከመ ትቤ ፤,"And God said unto him, Because thou hast asked this thing, and hast not asked for thyself long life; neither hast asked riches for thyself, nor hast asked the life of thine enemies; but hast asked for thyself understanding to discern judgment;" +እኔ እንደ ቃል አድርጌልሃለሁ፤ እነሆ፥ ማንም የሚመስልህ ከአንተ በፊት እንደሌለ ከአንተም በኋላ እንዳይነሣ አድርጌ ጥበበኛና አስተዋይ ልቡና ሰጥቼሃለሁ።,ናሁ ወሀብኩከ ልበ ጠቢበ ወለባዌ ከመ አልቦ ዘኮነ ዘእምቅድሜከ ወእምድኅሬከኒ ኢደትነሣእ ዘከማከ ።,"Behold, I have done according to thy words: lo, I have given thee a wise and an understanding heart; so that there was none like thee before thee, neither after thee shall any arise like unto thee." +ደግሞም ከነገሥታት የሚመስልህ ማንም እንዳይኖር ያልለመንኸውን ባለጠግነትና ክብር ሰጥቼሃለሁ።,ወዘሂ ኢሰአልከኒ እሁበከ ብዕለ ወክብረ ከመ ኢኮነ ሰብእ ከማከ በመንግሥቱ ።,"And I have also given thee that which thou hast not asked, both riches, and honour: so that there shall not be any among the kings like unto thee all thy days." +አባትህም ዳዊት እንደ ሄደ፥ ሥርዓቴንና ትእዛዜን ትጠብቅ ዘንድ በመንገዴ የሄድህ እንደ ሆነ፥ ዕድሜህን አረዝመዋለሁ።,ወእመ ሖርከ በፍኖትየ ወዐቀብከ ትእዛዝየ ወሥርዐትየ በከመ ሖረ ዳዊት አቡከ ኣበዝኀ መዋዕሊከ ።,"And if thou wilt walk in my ways, to keep my statutes and my commandments, as thy father David did walk, then I will lengthen thy days." +ሰሎሞንም ነቃ፥ እነሆም፥ ሕልም ነበረ፤ ወደ ኢየሩሳሌምም መጥቶ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት ቆመ፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አሳረገ፥ የደኅንነትንም መሥዋዕት አቀረበ፥ ለባሪያዎቹም ሁሉ ግብዣ አደረገ።,ወነቅሀ ሰሎሞን ወአእመረ ከመ ሕልም ውእቱ ወተንሥአ ወሖረ ኢየሩሳሌም ወቆመ ቅድመ ምሥዋዕ ዘቅድመ ታቦተ ሕጉ ለአግኪኡበሔር በጽዮን ወአብአ መሥዋዕተ ወገብረ በሰላም ወገብረ ምሳሐ ዐቢየ ሎቱ ወለሰብኡ ።,"And Solomon awoke; and, behold, it was a dream. And he came to Jerusalem, and stood before the ark of the covenant of the LORD, and offered up burnt offerings, and offered peace offerings, and made a feast to all his servants." +በዚያን ጊዜም ሁለት ጋለሞቶች ሴቶች ወደ ንጉሡ መጥተው በፊቱ ቆሙ።,ወይእተ አሚረ መጽኣ ፪አንስት ዘማት ኀበ ንጉሥ ወቆማ ቅድሜሁ ።,"Then came there two women, that were harlots, unto the king, and stood before him." +አንደኛይቱም ሴት አለች። ጌታዬ ሆይ፥ እኔና ይህች ሴት በአንድ ቤት እንኖራለን፤ እኔም ከእርስዋ ጋር በቤት ሳለሁ ወለድሁ።,ወትቤ አሐቲ ብእሲት ስምዐኒ እግዚእየ አነ ወዛቲ ብእሲት ነኀድር ውስተ ፩ቤት ወወለድነ በ ፩መካን ።,"And the one woman said, O my lord, I and this woman dwell in one house; and I was delivered of a child with her in the house." +እኔ ከወለድሁ ከሦስት ቀን በኋላ ይህች ሴት ደግሞ ወለደች፤ እኛ በቤት ውስጥ አብረን ነበርን፥ ከሁለታችንም በቀር ማንም በቤት ውስጥ አልነበረም።,ወአመ ሣልስት ዕለት አምዘ ወለድኩ አነ ወለደት ዛቲኒ ብእሲት ወንነብር ኅቡረ ወአልቦ ምስሌነ ወኢመኑሂ እንበለ ክልኤነ ውስተ ውእቱ ቤት ።,"And it came to pass the third day after that I was delivered, that this woman was delivered also: and we were together; there was no stranger with us in the house, save we two in the house." +እርስዋም በላዩ ስለ ተኛችበት የዚህች ሴት ልጅ በሌሊት ሞተ።,ወሞተ ወልዳ ለይእቲ ብእሲት በሌሊት እስመ ሰከበት ላዕሌሁ ።,And this woman's child died in the night; because she overlaid it. +እርስዋም በእኩለ ሌሊት ተነሥታ፥ እኔ ባሪያህ ተኝቼ ሳለሁ፥ ልጄን ከአጠገቤ ወሰደች፥ በብብትዋም አደረገችው፥ የሞተውንም ልጅዋን በእኔ ብብት አደረገች።,ወተንሥአት መንፈቀ ሌሊት ወነሥአት ወልድየ እምነ ሕፅንየ ወአስከበቶ ውስተ ሕፅና ወወልደ ዚአሃ ዘሞተ አስ��በቶ ውስተ ሕፅንየ ።,"And she arose at midnight, and took my son from beside me, while thine handmaid slept, and laid it in her bosom, and laid her dead child in my bosom." +ልጄንም አጠባ ዘንድ በማለዳ ብነሣ፥ እነሆ፥ ሞቶ ነበር፤ ነገር ግን ብርሃን በሆነ ጊዜ ተመለከትሁት፥ እነሆም፥ የወለድሁት ልጄ አልነበረም።,ወሶበ ነቃህኩ በጽባሕ ከመ ኣጥቡ ሕፃንየ ረከብኩ ዝክተ ምውተ ወሶበ ጸብሐ ርኢክዎ ወናሁ ኢኮነ ዚአየ ወልድየ ዘወለድኩ ።,"And when I rose in the morning to give my child suck, behold, it was dead: but when I had considered it in the morning, behold, it was not my son, which I did bear." +ሁለተኛይቱም ሴት። ደኅነኛው የኔ ልጅ ነው፥ የሞተውም የአንቺ ልጅ ነው እንጂ አንቺ እንደምትዪው አይደለም አለች። ይህችም። የሞተው የአንቺ ልጅ ነው፥ ደኅነኛውም የእኔ ልጅ ነው አለች፤ እንዲሁም በንጉሡ ፊት ይነጋገሩ ነበር።,ወትቤ እንታክቲ ብእሲት ካልእት አልቦ ፤ ወልድየ ዝንቱ ዘሕያው ወወልድኪ ዝከቱ ምውት ወተባሀላ በቅድመ ንጉሥ ።,"And the other woman said, Nay; but the living is my son, and the dead is thy son. And this said, No; but the dead is thy son, and the living is my son. Thus they spake before the king." +በዚያን ጊዜም ንጉሡ። ይህች። ደኅነኛው የእኔ ልጅ ነው፥ የሞተውም የአንቺ ልጅ ነው ትላለች፤ ያችኛይቱም። አይደለም፥ የሞተው የአንቺ ልጅ ነው ደኅነኛውም የእኔ ልጅ ነው ትላለች አለ።,ወይቤሎን ንጉሥ አንቲኒ ትቤሊ ከመ ዝንቱ ሕያው ወልድየ ወወልደ ዚአሃ ዘሞተ ወአንቲኒ ትቤሊ አልቦ ፤ ወልደ ዚአየ ውእቱ ሕያው ወወልደ ዚአኪ በሞተ ።,"Then said the king, The one saith, This is my son that liveth, and thy son is the dead: and the other saith, Nay; but thy son is the dead, and my son is the living." +ንጉሡም። ሰይፍ አምጡልኝ አለ፤ ሰይፍም ይዘው ወደ ንጉሡ ፊት መጡ።,ወይቤ ንጉሥ አምጽኡ መጥባሕተ ወአምጽኡ መጥባሕተ ቅድመ ንጉሥ ።,"And the king said, Bring me a sword. And they brought a sword before the king." +ንጉሡም። ደኅነኛውን ሕፃን ለሁለት ከፍላችሁ ለአንዲቱ አንዱን ክፍል፥ ለሁለተኛይቱም ሁለተኛውን ክፍል ስጡ አለ።,ወይቤ ንጉሥ ምትርዎ ለዝንቱ ሕፃን ዘሕያው ለክልኤ ወሀቡ መንፈቆ ለዛቲ ወመንፈቆ ለእንታክቲ ።,"And the king said, Divide the living child in two, and give half to the one, and half to the other." +ደኅነኛውም የነበራት ሴት አንጀትዋ ስለ ልጅዋ ናፍቆአልና። ጌታዬ ሆይ፥ ደኀነኛውን ለእርስዋ ስጣት እንጂ አትግደል ብላ ለንጉሡ ተናገረች። ያችኛይቱ ግን። ይከፈል እንጂ ለእኔም ለአንቺም አይሁን አለች።,ወአውሥአት እንታክቲ ብእሲት እንተ ሕያው ሕፃና ወትቤሎ ለንጉሥ እሰመ ተህውከ ማኅፀና በእንተ ወልዳ ወትቤ ሀባ እግዚኦ ሕፃነ ሕያዎ ወቀቲለሰ ኢትቅትልዎ ፤ ወትቤ እንታክቲ ኢሊተ ኢይኩን ወኢላቲ ፤ ከፍሉነ ።,"Then spake the woman whose the living child was unto the king, for her bowels yearned upon her son, and she said, O my lord, give her the living child, and in no wise slay it. But the other said, Let it be neither mine nor thine, but divide it." +ንጉሡም መልሶ። ይህችኛይቱ እናቱ ናትና ደኅነኛውን ሕፃን ለእርስዋ ስጡአት እንጂ አትግደሉት አለ።,ወአውሥአ ንጉሥ ወይቤ ሀብዋ ሕፃና ለዛቲ ብእሲት እንተ ትቤ ሀብዋ ኪያሁ ወቀቲለሰ ኢትቅትልዎ ፤ ይእቲ እሙ ።,"Then the king answered and said, Give her the living child, and in no wise slay it: she is the mother thereof." +ንጉሡም የፈረደውን ፍርድ እስራኤል ሁሉ ሰሙ፤ ፍርድን ለማድረግ የእግዚአብሔር ጥበብ እንደ ነበረበት አይተዋልና ንጉሡን ፈሩ።,ወሰምዑ ኵሎሙ እስራኤል ዘንተ ፍትሐ ዘፈትሐ ንጉሥ ወፈርሁ እምቅድመ ገጹ ለንጉሥ እስመ ርእዩ ከመ ጥበቡ ለእግዚአብሔር ሀሎ ላዕሌሁ ከመ ይግበር ኵነኔ ።,"And all Israel heard of the judgment which the king had judged; and they feared the king: for they saw that the wisdom of God was in him, to do judgment." +ዳዊትም የሚሞትበት ቀን ቀረበ፤ ልጁንም ሰሎሞንን እንዲህ ሲል አዘዘው።,ወበጽሐ መዋዕሊሁ ለዳዊት ለመዊት ወአዘዞ ለሰሎሞን ወልዱ ወይቤሎ ፤,"Now the days of David drew nigh that he should die; and he charged Solomon his son, saying," +እኔ የምድሩን ሁሉ መንገድ እሄዳለሁ፤,አንሰ ሖርኩ በኵሉ ፍኖተ ምድር ወአንተ ባሕቱ ጽናዕ ወትባዕ ወኩን ብእሴ ።,"I go the way of all the earth: be thou strong therefore, and shew thyself a man;" +በርታ ሰውም ሁን፤ የምታደርገውንና የምትሄድበትን ሁሉ ታከናውን ዘንድ፥ በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ ሥርዓቱንና ትእዛዛቱን ፍርዱንና ምስክሩንም ትጠብቅ ዘንድ፥ በመንገዱም ትሄድ ዘንድ፥ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ጠብቅ።,ወዕቀብ ትእዛዞ ለአምላክከ እግዚአብሔር ከመ ትሖር በፍኖቱ ወትዕቀብ ትእዛዞ ወኵነኔሁ ወፍትሖ ዘጽሑፍ ውስተ ሕገ ሙሴ ከመ ታእምር ዘከመ ትገብር ኵሎ ዘእኤዝዘከ ፤,"And keep the charge of the LORD thy God, to walk in his ways, to keep his statutes, and his commandments, and his judgments, and his testimonies, as it is written in the law of Moses, that thou mayest prosper in all that thou doest, and whithersoever thou turnest thyself:" +ይኸውም ደግሞ እግዚአብሔር ስለ እኔ። ልጆችህ መንገዳቸውን ቢጠብቁ፥ በፊቴም በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው በእውነት ቢሄዱ ከእስራኤል ዙፋን ሰው አይቈረጥብህም ብሎ የተናገረውን ቃል ያጸና ዘንድ ነው።,ከመ ያቅም እግዚአብሔር ቃሎ ዘከመ ነበበ ወይቤ ለእመ ዐቀቡ ደቂቅከ ፍኖቶሙ ይሖሩ ቅድሤየ በጽድቅ ወበኵሉ ልቦሙ ይቤ ኢይሜረው ለከ ብእሲ እምነ መልዕልተ መንበረ እስራኤል ።,"That the LORD may continue his word which he spake concerning me, saying, If thy children take heed to their way, to walk before me in truth with all their heart and with all their soul, there shall not fail thee (said he) a man on the throne of Israel." +አንተም ደግሞ የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ፥ ሁለቱን የእስራኤልን ጭፍራ አለቆች የኔር ልጅ አበኔርን የዬቴሩንም ልጅ አሜሳይን ገድሎ፥ በእኔ ላይ ያደረገውን ታውቃለህ፤ የሰልፉንም ደም በሰላም አፈሰሰ፥ በወገቡም ባለው ድግና በእግሩ ባለው ጫማ ንጹሕ ደም አኖረ።,ወለሊከ ታአምር ኵሎ ዘከመ ረሰየኒ ኢዮአብ ወልደ ሶርህያ ወኵሎ ዘከመ ገብረ ላዕለ ፪መላእከተ ኀይሎሙ ለእስራኤል ላዕለ አቤኔር ወልደ ኔር ወላዕለ አሜሳይ ወልደ ኢያቴር ወቀተሎሙ ወአግብአ ደመ ፀሩ ላዕለ ሕይወቱ ውስተ ሐቌሁ ወበአሣእኑ ዘውስተ እግሩ ።,"Moreover thou knowest also what Joab the son of Zeruiah did to me, and what he did to the two captains of the hosts of Israel, unto Abner the son of Ner, and unto Amasa the son of Jether, whom he slew, and shed the blood of war in peace, and put the blood of war upon his girdle that was about his loins, and in his shoes that were on his feet." +አንተም እንደ ጥበብህ አድርግ፥ ሽበቱንም በሰላም ወደ መቃብር አታውርደው።,ወትገብር ዘከመ ጥበብከ ወአንተ ታወርድ ሢበቲሁ በደም ውስተ መቃብር ።,"Do therefore according to thy wisdom, and let not his hoar head go down to the grave in peace." +ከወንድምህ ከአቤሴሎም ፊት በሸሸሁ ጊዜ ቀርበውኛልና ለገለዓዳዊው ለቤርዜሊ ልጆች መልካም ቸርነት አድርግላቸው፥ በማዕድህም ከሚበሉት መካከል ይሁኑ።,ወለደቂቀ ቤርዜሊ ገለዓዳዊ ግበር ምሕረተ ወይኩኑ ምስለ እለ ይበልዑ ውስተ ማእድከ እስመ ውእቱ ቀርበኒ አመ እትኀጣእ እምቅድመ ገጸ አቤሴሎም እኁከ ።,"But shew kindness unto the sons of Barzillai the Gileadite, and let them be of those that eat at thy table: for so they came to me when I fled because of Absalom thy brother." +እኔም ወደ መሃናይም በሄድሁ ጊዜ ብርቱ እርግማን የረገመኝ የብራቂም አገር ሰው የብንያማዊው የጌራ ልጅ ሳሚ፥ እነሆ፥ በአንተ ዘንድ ነው፤ እርሱ ግን ዮርዳኖስን በተሻገርሁ ጊዜ ሊቀበለኝ ወረደ፥ እኔም። በሰይፍ አልገድልህም ብዬ በእግዚአብሔር ምዬለታለሁ።,ወናሁ ኀቤከ ሳሚ ወልደ ጌራ ወልደ ኢያሚን ዘእምነ ባቱሪም ወውእቱ ረገመኒ መርገመ እኩየ አመ መዋዕለ አሐውር በትዕይንት ወእምዝ ወረደ ውስተ ዮርዳኖስ ወተቀበለኒ ወመሐልኩ ሎቱ በእግዚአብሔር እንዘ እ��ል ከመ ኢይቅትልከ በኀፂን ።,"And, behold, thou hast with thee Shimei the son of Gera, a Benjamite of Bahurim, which cursed me with a grievous curse in the day when I went to Mahanaim: but he came down to meet me at Jordan, and I sware to him by the LORD, saying, I will not put thee to death with the sword." +አንተ ግን ጥበበኛ ሰው ነህና ያለ ቅጣት አትተወው፤ የምታደርግበትንም አንተ ታውቃለህ፥ ሽበቱንም ከደም ጋር ወደ መቃብር አውርድ።,ወአንተ ኢታንጽሖ እስመ ብእሲ ጠቢብ አንተ ወአእምር ዘከመ ትሬስዮ ወታወርድ ሢበቲሁ በደም ውስተ መቃብር ።,"Now therefore hold him not guiltless: for thou art a wise man, and knowest what thou oughtest to do unto him; but his hoar head bring thou down to the grave with blood." +ዳዊትም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በዳዊትም ከተማ ተቀበረ።,ወስከበ ዳዊት ምስለ አበዊሁ ወተቀብረ ውስተ ሀገረ ዳዊት ።,"So David slept with his fathers, and was buried in the city of David." +ዳዊትም በእስራኤል ላይ የነገሠው ዘመን አርባ ዓመት ነበረ። በኬብሮን ሰባት ዓመት ነገሠ፤ በኢየሩሳሌምም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ።,ወመዋዕሊሁ ዘነግሠ ዳዊት ላዕለ እስራኤል በኢየሩሳሌም ፵ዓመተ ፤ በኬብሮን ነግሠ ፯ዓመተ ወበኢየሩላሌም ፴ወ፫ዓመተ ።,"And the days that David reigned over Israel were forty years: seven years reigned he in Hebron, and thirty and three years reigned he in Jerusalem." +ሰሎሞንም በአባቱ በዳዊት ዙፋን ተቀመጠ፤ መንግሥቱም እጅግ ጸና።,ወሰሎሞን ነበረ ውስተ መንበረ ዳዊት አቡሁ ወጸንዐ መንግሥቱ ፈድፋደ ።,Then sat Solomon upon the throne of David his father; and his kingdom was established greatly. +የአጊት ልጅ አዶንያስም ወደ ሰሎሞን እናት ወደ ቤርሳቤህ መጣ፤ እርስዋም። ወደ እኔ መምጣትህ በሰላም ነውን? አለች፤,ወቦኦ አዶንያስ ኀበ ቤርሳቤሕ እሙ ለሰሎሞን ወሰገደ ላቲ ወትቤሎ ሰላም ለምጽአትከ ወይቤላ ሰላም ለኪ ።,"And Adonijah the son of Haggith came to Bathsheba the mother of Solomon. And she said, Comest thou peaceably? And he said, Peaceably." +እርሱም። በሰላም ነው አለ። ደግሞም። ከአንቺ ጋር ጉዳይ አለኝ አለ፤ እርስዋም። ተናገር አለች።,ትካዘ ብየ ኀቤኪ ወትቤሎ ንግረኒ ።,"He said moreover, I have somewhat to say unto thee. And she said, Say on." +እርሱም። መንግሥቱ ለእኔ እንደ ነበረ፥ እስራኤልም ሁሉ ንጉሥ እሆን ዘንድ ፊታቸውን ወደ እኔ አድርገው እንደ ነበረ አንቺ ታውቂያለሽ፤ ነገር ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆኖለታልና መንግሥቱ ከእኔ አልፎ ለወንድሜ ሆኖአል።,ወይቤላ ለሊኪ ታአምሪ ከመ ሊተ ይእቲ መንግሥት ወኀቤየ ንብአ ገጾሙ ለኵሉ እስራኤል ከመ ያንግሡኒ ወተመይጠት መንግሥት ወኮነት ለእኁየ እስመ እምኀበ እግዚአብሔር ኮነት ሎቱ ።,"And he said, Thou knowest that the kingdom was mine, and that all Israel set their faces on me, that I should reign: howbeit the kingdom is turned about, and is become my brother's: for it was his from the LORD." +አሁንም አንዲት ልመና እለምንሻለሁ፤ አታሳፍሪኝ አለ። እርስዋም። ተናገር አለችው።,ወይእዜኒ አሐተ ስእለተ እስእል አነ እምኀቤኪ ወኢትሚጢ ገጸኪ ወትቤሎ ቤርሳቤሕ በል ።,"And now I ask one petition of thee, deny me not. And she said unto him, Say on." +እርሱም። አያሳፍርሽምና ሱነማይቱን አቢሳን ይድርልኝ ዘንድ ለንጉሡ ለሰሎሞን እንድትነግሪው እለምንሻለሁ አለ።,ወይቤላ በልዮ ለሰሎሞን ንጉሥ እስመ ኢይመይጥ ገጾ እምኔኪ ወየሀበኒ አቢሳሃ ሰሜናዊተ ትኩነኒ ብእሲተ ።,"And he said, Speak, I pray thee, unto Solomon the king, (for he will not say thee nay,) that he give me Abishag the Shunammite to wife." +ቤርሳቤህም። መልካም ነው፥ ስለ አንተ ለንጉሡ እነግረዋለሁ አለች።,ወትቤሎ ቤርሳቤሕ ሠናይ ፤ አነ እነግሮ ለንጉሥ በእንቲአከ ።,"And Bathsheba said, Well; I will speak for thee unto the king." +ቤርሳቤህም የአዶንያስን ነገር ትነግረው ዘንድ ወደ ንጉሡ ወደ ሰሎሞን ገባች፤ ንጉሡም ሊቀበላት ተነሣ ሳማትም፥ በዙፋኑም ተቀመጠ፤ ለንጉሡም እናት ወንበር አስመጣላት፥ በቀኙም ተቀመጠች���,ወቦአት ቤርሳቤሕ ኀበ ንጉሥ ሰሎሞን ከመ ትንግሮ በእንተ አዶንያስ ወተንሥአ ንጉሥ ቅድሜሃ ወተአምኃ ወነበረ ውስተ መንበሩ ወአንበሩ መንበረ ለእሙ ለንጉሥ ወነበረት በየማኑ ለንጉሥ ።,"Bathsheba therefore went unto king Solomon, to speak unto him for Adonijah. And the king rose up to meet her, and bowed himself unto her, and sat down on his throne, and caused a seat to be set for the king's mother; and she sat on his right hand." +እርስዋም። አንዲት ታናሽ ልመና እለምንሃለሁ፤ አታሳፍረኝ አለች። ንጉሡም። እናቴ ሆይ፥ አላሳፍርሽምና ለምኝ አላት።,ወትቤሎ አሐተ ስእለተ አነ እስእል እምኀቤከ ወኢትሚጥ ንጸከ እምኔየ ወይቤላ ንጉሥ ሰአሊ እም ዳእሙ ወኢይመይጥ ገጽየ እምኔኪ ።,"Then she said, I desire one small petition of thee; I pray thee, say me not nay. And the king said unto her, Ask on, my mother: for I will not say thee nay." +እርስዋም። ሱነማይቱ አቢሳ ለወንድምህ ለአዶንያስ ትዳርለት አለች።,ወትቤሎ የሀብዎ አቢሳሃ ሰሜናዊት ለአዶንያስ እኁከ ትኩኖ ብእሲቶ ።,"And she said, Let Abishag the Shunammite be given to Adonijah thy brother to wife." +ንጉሡም ሰሎሞን ለእናቱ መልሶ። ሱነማይቱን አቢሳን ለአዶንያስ ለምን ትለምኝለታለሽ? ታላቅ ወንድሜ ነውና መንግሥትን ደግሞ ለምኚለት፤ ካህኑም አብያታርና የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ ደግሞ ከእርሱ ጋር ናቸው አላት።,ወተሰጥዋ ሰሎሞን ንጉሥ ወይቤላ ለእሙ ወለምንት ትስእሊ ሎቱ አቢሳሃ ሰሜናዊተ ለአዶንያስ ወሰአሊ ሎቱ መንግሥተ እስመ ውእቱ እኁየ ዘይልህቀኒ ወምስሌሁ አብያታር ካህን ወምስሌሁ ኢዮአብ ወልደ ሶርህያ ካልእ መልአከ ኀይል ።,"And king Solomon answered and said unto his mother, And why dost thou ask Abishag the Shunammite for Adonijah? ask for him the kingdom also; for he is mine elder brother; even for him, and for Abiathar the priest, and for Joab the son of Zeruiah." +ንጉሡም ሰሎሞን። አዶንያስ ይህን ቃል በሕይወቱ ላይ አለመናገሩ እንደ ሆነ እግዚአብሔር ይህን ያድርግብኝ፥ ይህንም ይጨምርብኝ።,ወመሐለ ንጉሥ ሰሎሞን በእግዚአብሔር እንዘ ይብል ከመዝ ለይረስየኒ እግዚአብሔር ወከመዝ ለይቅትለኒ ከመ ላዕለ ነፍሱ ነበበ አዶንያስ ዘንተ ነገረ ።,"Then king Solomon sware by the LORD, saying, God do so to me, and more also, if Adonijah have not spoken this word against his own life." +አሁንም ያጸናኝ፥ በአባቴም በዳዊት ዙፋን ላይ ያስቀመጠኝ፥ እንደ ተናገረውም ቤትን የሠራልኝ ሕያው እግዚአብሔርን! ዛሬ አዶንያስ ፈጽሞ ይገደላል ብሎ በእግዚአብሔር ማለ።,ወይእዜኒ ሕያው እግዚአብሔር ዘሤመኒ ወአንበረኒ ውስተ መንበረ ዳዊት አቡየ ወውእቱ ገብረ ሊተ ቤተ በከመ ይቤ እግዚአብሔር ከመ ዮም ይመውት አዶንያስ ።,"Now therefore, as the LORD liveth, which hath established me, and set me on the throne of David my father, and who hath made me an house, as he promised, Adonijah shall be put to death this day." +ንጉሡም ሰሎሞን የዮዳሄን ልጅ በናያስን ላከ፤ እርሱም ወደቀበት፥ ሞተም።,ወለአከ ሰሎሞን ንጉሥ ምስለ ብንያስ ወልደ ዮዳሔ ወቀተሎ ወሞተ አዶንያስ ይእተ አሚረ ።,And king Solomon sent by the hand of Benaiah the son of Jehoiada; and he fell upon him that he died. +ንጉሡም ካህኑን አብያታርን። አንተ ዛሬ የሞት ሰው ነበርህ፤ ነገር ግን የአምላክን የእግዚአብሔርን ታቦት በአባቴ በዳዊት ፊት ስለ ተሸከምህ፥ አባቴም የተቀበለውን መከራ ሁሉ አንተ ስለ ተቀበልህ አልገድልህምና በዓናቶት ወዳለው ወደ እርሻህ ሂድ አለው።,ወለአብያታር ካህን ይቤሎ ሰሎሞን ንጉሥ እቱ አንተኒ ውስተ አናቶት ውስተ ሐቅልከ እስመ ብእሴ ደም አንተ ዮም ወኢይቀትለክ እስመ አንሣእከ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ቅድሜሁ ለአቡየ ወእስመ ሐመምከ በኵሉ ሕማሙ ለአቡየ ።,"And unto Abiathar the priest said the king, Get thee to Anathoth, unto thine own fields; for thou art worthy of death: but I will not at this time put thee to death, because thou barest the ark of the Lord GOD before David my father, and because thou hast been afflicted in all wherein my father was afflicted." +በሴሎም በዔሊ ቤት ላይ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ ሰሎሞን አብያታርን ከእግዚአብሔር ክህነት አወጣው።,ወሰዐሮ ሰሎሞን ለአብያታር ከመ ኢይኩን ካህኖ ለእግዚአብሔር ከመ ይብጻሕ ቃለ እግዚአብሔር ዘነበበ ላዕለ ቤተ ኤሊ በሴሎም ።,"So Solomon thrust out Abiathar from being priest unto the LORD; that he might fulfil the word of the LORD, which he spake concerning the house of Eli in Shiloh." +ለኢዮአብም ወሬ ደረሰለት፤ ኢዮአብም አቤሴሎምን አልተከተለም ነበር እንጂ አዶንያስን ተከትሎ ነበር። ኢዮአብም ወደ እግዚአብሔር ድንኳን ሸሽቶ የመሠዊያውን ቀንድ ያዘ።,ወሰምዐ ኢዮአብ ወልደ ሶርህያ እስመ ኢዮአብ ኀብረ ምስለ አዶንያስ ወተለዎ ወምስለ ሰሎሞን ኢኀብረ ወኢተለዎ ወጐየ ኢዮአብ ውስተ ቤተ እግዚአብሔር ወአኀዘ አቅርንተ ምሥዋዕ ።,"Then tidings came to Joab: for Joab had turned after Adonijah, though he turned not after Absalom. And Joab fled unto the tabernacle of the LORD, and caught hold on the horns of the altar." +ንጉሡም ሰሎሞን ኢዮአብ ወደ እግዚአብሔር ድንኳን ሸሽቶ መሠዊያውን እንደ ያዘ ሰማ፤ ሰሎሞንም የዮዳሄን ልጅ በናያስን፥ ሂድ ውደቅበት ብሎ አዘዘው።,ወኦይድዕዎ ለሰሎሞን ወይቤልዎ ጐየ ኢዮአብ ወቦአ ቤተ እግዚአብሔር ወአኀዘ አቅርንተ ምሥዋዕ ወለአከ ሰሎሞን ኀበ ኢዮአብ እንዘ ይብል ምንተአ ኮንከአ ዘተማኅፀንከአ በምሥዋዕአ ወይቤ ኢዮአብ እስመ ፈራህኩአ ተማኅፀንኩአ በእግዚአብሔርአ ወለአኮ ሰሎሞን ለብንያስ ወልደ ዮዳሔ ኀበ ኢዮአብ ወይቤሎ ሖር ቅትሎ ወቅብሮ ።,"And it was told king Solomon that Joab was fled unto the tabernacle of the LORD; and, behold, he is by the altar. Then Solomon sent Benaiah the son of Jehoiada, saying, Go, fall upon him." +በናያስም ወደ እግዚአብሔር ድንኳን መጥቶ። ንጉሡ። ውጣ ይልሃል አለው፤ እርሱም። በዚህ እሞታለሁ እንጂ አልወጣም አለ። በናያስም። ኢዮአብ የተናገረው ቃል የመለሰልኝም እንዲህ ነው ብሎ ወደ ንጉሡ ወሬ አመጣ።,ወመጽአ ብንያስ ወልደ ዮዳሔ ኀበ ኢዮአብ ወይቤሎ ከመዝ ይቤ ንጉሥ ፃእ ወይቤ ኢዮአብ ኢይወፅእ አላ በዝየ እመውት ወገብአ ብንያስ ወልደ ዮዳሔ ወይቤሎ ለንጉሥ ከመዝ ይቤ ኢዮአብ ወከመዝ ይቤለኒ ።,"And Benaiah came to the tabernacle of the LORD, and said unto him, Thus saith the king, Come forth. And he said, Nay; but I will die here. And Benaiah brought the king word again, saying, Thus said Joab, and thus he answered me." +ንጉሡም አለው። እንደ ነገረህ አድርግ፤ ኢዮአብም በከንቱ ያፈሰሰውን ደም ከእኔና ከአባቴ ቤት ታርቅ ዘንድ ገድለህ ቅበረው።,ወይቤሎ ንጉሥ ሖር ወግበሮ በከመ ይቤ ወቅትሎ ወቅብሮ ወታሴስል እምኀቤየ ዮም ደመ ዘበከንቱ ከዐወ ኢዮአብ ወእምነ ቤተ አቡየ ።,"And the king said unto him, Do as he hath said, and fall upon him, and bury him; that thou mayest take away the innocent blood, which Joab shed, from me, and from the house of my father." +አባቴ ዳዊት ሳያውቅ ከእርሱ የሚሻሉትን ሁለቱን ጻድቃን ሰዎች፥ የእስራኤልን ሠራዊት አለቃ የኔርን ልጅ አበኔርን፥ የይሁዳንም ሠራዊት አለቃ የዬቴርን ልጅ አሜሳይን፥ በሰይፍ ገድሎአልና እግዚአብሔር ደሙን በራሱ ላይ ይመልሰው።,ወአግብአ እግዚአብሔር ደመ ዐመፃሁ ላዕለ ርእሱ በከመ ገብረ ላዕለ ፪ዕደው ጻድቃን ወኄራን እለ ይኄይሱ እምኔሁ ወቀተሎሙ በኀፂን ወአቡየሰ ዳዊት ኢያእመረ በደሞሙ አቤኔርሃ ወልደ ኔር መልአከ ኀይሎሙ ለእስራኤል ወአሜሳይሃ ዘኢያቴር መልአከ ኀይሎሙ ለይሁዳ ።,"And the LORD shall return his blood upon his own head, who fell upon two men more righteous and better than he, and slew them with the sword, my father David not knowing thereof, to wit, Abner the son of Ner, captain of the host of Israel, and Amasa the son of Jether, captain of the host of Judah." +ደማቸውም በኢዮአብ ራስና በዘሩ ራስ ላይ ለዘላለም ይመለስ፤ ለዳዊት ግን ለዘሩና ለቤቱ ለዙፋኑም የእግዚአብሔር ሰላም ለዘላለም ይሁን።,ወገብአ ደሞሙ ላዕለ ር��ሱ ወላዕለ ርእስ ዘርኡ እስከ ለዓለም ወለዳዊትሰ ወለዘርኡ ወለቤቱ ወለመንበሩ ይኩን ሰላም እምኀበ እግዚአብሔር እስከ ለዓለም ።,"Their blood shall therefore return upon the head of Joab, and upon the head of his seed for ever: but upon David, and upon his seed, and upon his house, and upon his throne, shall there be peace for ever from the LORD." +የዮዳሄም ልጅ በናያስ ወጥቶ ወደቀበት ገደለውም፤ በምድረ በዳም ባለው በቤቱ ተቀበረ።,ወዐርገ ብንያስ ወልደ ዮዳሔ ወአኀዘ ወቀተሎ ወቀበሮ ውስተ ቤቱ ውስተ ሐቅል ።,"So Benaiah the son of Jehoiada went up, and fell upon him, and slew him: and he was buried in his own house in the wilderness." +ንጉሡም በእርሱ ፋንታ የዮዳሄን ልጅ በናያስን የሠራዊቱ አለቃ አደረገ፤ በአብያታርም ፋንታ ካህኑን ሳዶቅን አደረገ።,ወሤሞ ንጉሥ ለብንያስ ወልደ ዮዳሔ መልአከ ሰራዊቱ ወጸንዐት መንግሥቱ በኢየሩሳሌም ፤ ወለሳዶቅ ካህን ሤሞ ንጉሥ ሊቀ ከህናት ህየንተ አብያታር ፤ ወወህቦ እግዚአብሔር ለሰሎሞን ጥበበ ወአእምሮ ብዙኀ ፈድፋደ ወሰፍሐ ልሱ ከመ ኆፃ ሀኀበ ሐይቀ ባሕር ።,And the king put Benaiah the son of Jehoiada in his room over the host: and Zadok the priest did the king put in the room of Abiathar. +ንጉሡም ልኮ ሳሚን አስጠራውና። በኢየሩሳሌም ቤት ሠርተህ ተቀመጥ፥ ወዲህና ወዲያም አትውጣ።,ወጸውዖ ሰሎሞን ለሳሚ ወይቤሎ ንድቅ ለከ ቤተ ውስተ ኢየሩሳሌም ወንበር ህየ ወኢትፃእ እምህየ ወኢአይቴ ።,"And the king sent and called for Shimei, and said unto him, Build thee an house in Jerusalem, and dwell there, and go not forth thence any whither." +በወጣህበትም ቀን፥ የቄድሮንንም ፈፋ በተሻገርህበት ቀን ፈጽመህ እንድትሞት እወቅ፤ ደምህ በራስህ ላይ ይሆናል አለው።,ወአመ ዕለተ ትወፅእ ወተዐዱ ፈለገ ቄድሮን አእምር ከመ ሞተ ትመውት ወደምከ ይገብእ ላዕለ ርእስከ ወአምሐሎ ንጉሥ ይእተ አሚረ ።,"For it shall be, that on the day thou goest out, and passest over the brook Kidron, thou shalt know for certain that thou shalt surely die: thy blood shall be upon thine own head." +ሳሚም ንጉሡን። ነገሩ መልካም ነው፤ ጌታዬ ንጉሥ እንደ ተናገረ ባሪያህ እንዲሁ ያደርጋል አለው፤ ሳሚም በኢየሩሳሌም ብዙ ቀን ተቀመጠ።,ወይቤሎ ሳሚ ለንጉሥ ሠናየ ነበብከ ቃለ እግዚእየ ንጉሥ ወከማሁ ይገብር ገብርከ ወነበረ ሳሚ ውስተ ኢየሩሳሌም ፫ዓመተ ።,"And Shimei said unto the king, The saying is good: as my lord the king hath said, so will thy servant do. And Shimei dwelt in Jerusalem many days." +ከሦስት ዓመትም በኋላ ከሳሚ ባሪያዎች ሁለቱ ወደ ጌት ንጉሥ ወደ መዓካ ልጅ ወደ አንኩስ ኰበለሉ፤ ሳሚንም። እነሆ፥ ባሪያዎችህ በጌት ናቸው ብለው ነገሩት።,ወአምድኅረ ፫ዓመት ተኀጥእዎ ፫አግብርቲሁ ለሳሚ ኀበ እንኵስ ወልደ ሜካ ንጉሠ ጌት ወአይድዕዎ ለሳሚ ወይቤልዎ ሀለዉ አግብርቲከ ውስተ ጌት ።,"And it came to pass at the end of three years, that two of the servants of Shimei ran away unto Achish son of Maachah king of Gath. And they told Shimei, saying, Behold, thy servants be in Gath." +ሳሚም ተነሣ፥ አህያውንም ጭኖ ባሪያዎቹን ይሻ ዘንድ ወደ ጌት ወደ አንኩስ ዘንድ ሄደ፤ ሳሚም ሄዶ ባሪያዎቹን ከጌት አመጣ።,ወተንሥአ ሳሚ ወረሐነ አድጎ ወሖረ ውስተ ጌት ኀበ እንኵስ ይኅሥሥ አግብርቲሁ ወሖረ ሳሚ ወአእተዎሙ ለአግብርቲሁ እምነ ጌት ።,"And Shimei arose, and saddled his ass, and went to Gath to Achish to seek his servants: and Shimei went, and brought his servants from Gath." +ሰሎሞንም ሳሚ ከኢየሩሳሌም ወደ ጌት ሄዶ እንደ ተመለሰ ሰማ።,ወአይድዕዎ ለሰሎሞን ወይቤልዎ ሖረ ሳሚ ውስተ ጌት እምነ ኢየሩሳሌም ወአእተዎሙ ለአግብርቲሁ ።,"And it was told Solomon that Shimei had gone from Jerusalem to Gath, and was come again." +ንጉሡም ልኮ ሳሚን አስጠራና። ወዲህና ወዲያ ለመሄድ በወጣህ ቀን ፈጽመህ እንድትሞት እወቅ ብዬ በእግዚአብሔር አላስማልሁህምን? ወይስ አላስመሰከርሁብህምን? አንተም። ቃሉ መልካም ነው፥ ሰምቻለሁ አልኸኝ።,ወለአከ ንጉሥ ወይቤሎ ለሳሚ አኮኑ አምሐልኩከ በእግዚአብሔር ወአስማዕኩ ለከ እንዘ አብል አመ ትወፅእ እምኢየሩሳሌም ወተሕውር አው ለየማን አው ለፀጋም አእምሮ አእምር ከመ ሞተ ትመውት አንተ ።,"And the king sent and called for Shimei, and said unto him, Did I not make thee to swear by the LORD, and protested unto thee, saying, Know for a certain, on the day thou goest out, and walkest abroad any whither, that thou shalt surely die? and thou saidst unto me, The word that I have heard is good." +የእግዚአብሔርን መሐላ እኔስ ያዘዝሁህን ትእዛዝ ስለ ምን አልጠበቅህም? አለው።,ወበእፎ ኢዐቀብከ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወመሐላሁ ዘአዘዝኩከ ።,"Why then hast thou not kept the oath of the LORD, and the commandment that I have charged thee with?" +ንጉሡም ደግሞ ሳሚን። አንተ በአባቴ በዳዊት ላይ የሠራኸውን ልብህም ያሰበውን ክፋት ሁሉ ታውቃለህ፤ እግዚአብሔርም ክፋትህን በራስህ ላይ ይመልሳል።,ወይቤሎ ንጉሥ ለሳሚ ለሊከ ታአምር ኵሎ እከየከ ወደቀልየከ ልብከ ዘገበርከ ላዕለ ዳዊት አቡየ ወአግብኣ እግዚአብሔር ለእከይከ ላዕለ ርእስከ ።,"The king said moreover to Shimei, Thou knowest all the wickedness which thine heart is privy to, that thou didst to David my father: therefore the LORD shall return thy wickedness upon thine own head;" +ንጉሡ ሰሎሞን ግን የተባረከ ይሆናል፥ የዳዊትም ዙፋን በእግዚአብሔር ፊት ለዘላለም ይጸናል አለው።,ወሰሎሞንሰ ቡሩክ ንጉሥ ወመንበረ ዳዊት ድልው ለዓለም ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And king Solomon shall be blessed, and the throne of David shall be established before the LORD for ever." +ንጉሡም የዮዳሄን ልጅ በናያስን አዘዘው፥ ወጥቶም ወደቀበት፥ ሞተም። መንግሥትም በሰሎሞን እጅ ጸና። a,ወአዘዞ ሰሎሞን ንጉሥ ለብንያስ ወልደ ዮዳሔ ወወፅአ ወቀተሎ ።,"So the king commanded Benaiah the son of Jehoiada; which went out, and fell upon him, that he died. And the kingdom was established in the hand of Solomon." +ሶርያና እስራኤልም ሳይዋጉ ሦስት ዓመት ተቀመጡ።,ወነበረ ውስተ ሰማርያ ፫ዓመተ ወአልቦ ፀብአ ማእከለ ሶርያ ወማእከለ እስራኤል ።,And they continued three years without war between Syria and Israel. +በሦስተኛውም ዓመት የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወረደ።,ወእምዝ አመ ፫ዓመት ወረደ ዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ኀበ ንጉሠ እስራኤል ።,"And it came to pass in the third year, that Jehoshaphat the king of Judah came down to the king of Israel." +የእስራኤልም ንጉሥ ባሪያዎቹን። ሬማት ዘገለዓድ የእኛ እንደ ሆነች፥ እኛም ከሶርያ ንጉሥ እጅ ሳንወስዳት ዝም እንዳልን ታውቃላችሁን? አላቸው።,ወይቤሎሙ ንጉሠ እስራኤል ለደቁ ታአምሩኑ ከመ እንቲአነ ይእቲ ሬማት እንተ ገለዓድ ወናርምም ንሕነሰ ከመ ኢንንሣእ እምእዴሁ ለንጉሠ ሶርያ ።,"And the king of Israel said unto his servants, Know ye that Ramoth in Gilead is ours, and we be still, and take it not out of the hand of the king of Syria?" +ኢዮሣፍጥንም። በሬማት ዘገለዓድ እንዋጋ ዘንድ ከእኔ ጋር ትመጣለህን? አለው። ኢዮሣፍጥም የእስራኤልን ንጉሥ። እኔ እንደ አንተ፥ ሕዝቤም እንደ ሕዝብህ፥ ፈረሶቼም እንደ ፈረሶችህ ናቸው አለው።,ወይቤሎ ንጉሠ እስራኤል ለዮሳፍጥ ተዐርግኑ ምስሌየ ውስተ ሬማት ዘገለዓድ ንጽባእ ወይቤሎ ዮሳፍጥ አነኒ ከማከ ወአሕዛብየኒ ከመ አሕዛብከ ወአፍራስየኒ ከመ አፍራሲከ ።,"And he said unto Jehoshaphat, Wilt thou go with me to battle to Ramothgilead? And Jehoshaphat said to the king of Israel, I am as thou art, my people as thy people, my horses as thy horses." +ኢዮሣፍጥም የእስራኤልን ንጉሥ። የእግዚአብሔርን ቃል አስቀድመህ ትጠይቅ ዘንድ እለምንሃለሁ አለው።,ወይቤሎ ዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ለንጉሠ እስራኤል ተሰኣሉ ለነ ኀበ እግዚአብሔር ዮም ።,"And Jehoshaphat said unto the king of Israel, Enquire, I pray thee, at the word of the LORD to day." +የእስራኤልም ንጉሥ ነቢያቶቹን አራት መቶ የሚያህሉትን ሰዎች ሰብስቦ። ወደ ሬማት ዘገለዓድ ለሰልፍ ልሂድን? ወይስ ልቅር? አላቸው። እነርሱም። እግዚአብሔር በንጉሥ እጅ አሳልፎ ይሰጣታልና ውጣ አሉት።,ወአስተጋብኦሙ ንጉሠ እስራኤል ለኵሎሙ ነቢያት ፬፻ብእሴ ወይቤሎሙ ንጉሥ እሖርኑ እጽባእ ሬማተ ዘገለዓድ አው እኅድግኑ ወይቤልዎ ዕርግ ወያገብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴከ ።,"Then the king of Israel gathered the prophets together, about four hundred men, and said unto them, Shall I go against Ramothgilead to battle, or shall I forbear? And they said, Go up; for the Lord shall deliver it into the hand of the king." +ኢዮሣፍጥ ግን። እንጠይቀው ዘንድ ሌላ የእግዚአብሔር ነቢይ በዚህ አይገኝምን? አለ።,ወይቤሎ ዮሳፍጥ ለንጉሠ እስራኤል አልቦኑ ዝየ ነቢየ እግዚአብሔር ወንስአሎ ቃለ እግዚአብሔር ።,"And Jehoshaphat said, Is there not here a prophet of the LORD besides, that we might enquire of him?" +የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን። እግዚአብሔርን የምንጠይቅበት የይምላ ልጅ ሚክያስ የሚባል አንድ ሰው አለ፤ ነገር ግን ክፉ እንጂ መልካም ትንቢት አይናገርልኝምና እጠላዋለሁ አለው። ኢዮሣፍጥም። ንጉሥ እንዲህ አይበል አለ።,ወይቤሎ ንጉሠ እስራኤል ሀለወ ፩ብእሲ ዘይሴአልዎ ቃለ እግዚአብሔር ወባሕቱ ጸላእክዎ አንሰ እስመ ኢይነብብ ሠናየ ላዕሌየ እንበለ እኪት ሚክያስ ወልደ ኢያሚያስ ወይቤሎ ንጉሠ ይሁዳ ዮሳፍጥ ኢትበል ከመዝ ንጉሥ ።,"And the king of Israel said unto Jehoshaphat, There is yet one man, Micaiah the son of Imlah, by whom we may enquire of the LORD: but I hate him; for he doth not prophesy good concerning me, but evil. And Jehoshaphat said, Let not the king say so." +የእስራኤልም ንጉሥ አንዱን ጃንደረባ ጠርቶ። የይምላን ልጅ ሚክያስን ፈጥነህ አምጣ አለው።,ወጸውዐ ንጉሠ እስራኤል ፩እምውስተ ኅጽዋኒሁ ወይቤሎ ሖር አፍጥን ወጸውዖ ለሚክያስ ወልደ ኢያሚያስ ።,"Then the king of Israel called an officer, and said, Hasten hither Micaiah the son of Imlah." +የእስራኤል ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ልብሰ መንግሥት ለብሰው በሰማርያ በር መግቢያ አጠገብ በአደባባይ በዙፋኖቻቸው ላይ ተቀምጠው ነበር፤ ነቢያቶቹም ሁሉ በፊታቸው ትንቢት ይናገሩ ነበር።,ወይነብሩ ክልኤሆሙ ውስተ መናብርቲሆሙ ንጉሠ እስራኤል ወዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ውስተ አንቀጸ ሰማርያ ምስለ ንዋየ ሐቅሎሙ ወኵሎሙ ነቢያት ተነበዩ ቅድመ ንጉሥ ።,"And the king of Israel and Jehoshaphat the king of Judah sat each on his throne, having put on their robes, in a void place in the entrance of the gate of Samaria; and all the prophets prophesied before them." +የክንዓና ልጅ ሴዴቅያስም የብረት ቀንዶች ሠርቶ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እስኪጠፉ ድረስ በእነዚህ ሶርያውያንን ትወጋለህ አለ።,ወገብረ ሎቱ ሴዴቅያስ ወልደ ከሐና አቅርንተ ዘኀጺን ወይቤሎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር በዝንቱአ አቅርንትአ ትወግኦሙአ ለሶርያ እስከ ታኀልቆሙአ ።,"And Zedekiah the son of Chenaanah made him horns of iron: and he said, Thus saith the LORD, With these shalt thou push the Syrians, until thou have consumed them." +ነቢያትም ሁሉ። እግዚአብሔር በንጉሡ እጅ አሳልፎ ይሰጣታልና ወደ ሬማት ዘገለዓድ ሂድና ተከናወን እያሉ እንዲህ ትንቢት ይናገሩ ነበር።,ወኵሎሙ ነቢያት ከመዝ ተነበዩ ወይቤልዎ ዕርግ ውስተ ሬማት ዘገለዓድ ወይረድአከ እግዚአብሔር ወያገብኦሙ ለሶርያ ውስተ እዴከ ወለንጉሦሙ ።,"And all the prophets prophesied so, saying, Go up to Ramothgilead, and prosper: for the LORD shall deliver it into the king's hand." +ሚክያስንም ሊጠራ የሄደ መልእክተኛ። እነሆ፥ ነቢያት ሁሉ በአንድ አፍ ሆነው ለንጉሡ መልካምን ይናገራሉ፤ ቃልህም እንደ ቃላቸው እንዲሆን መልካም እንድትናገር እለምንሃለሁ አለው።,ወወዓሊ ዘሖረ ይጸውዖ ለሚክያስ ወይቤሎ ናሁ ኵሎሙ ነቢያት ተነበዩ ሠናየ ለንጉሥ በ፩አፍ ወአንተኒ ኩን ከመ አሐዱ እምኔሆሙ ወአኅብር በቃሎሙ ወንብብ ሠናየ ።,"And the messenger that was gone to call Micaiah spake unto him, saying, Behold now, the words of the prophets declare good unto the king with one mouth: let thy word, I pray thee, be like the word of one of them, and speak that which is good." +ሚክያስም። ሕያው እግዚአብሔርን! እግዚአብሔር የሚነግረኝን እርሱን እናገራለሁ አለ።,ወይቤሎ ምኪያስ ሕያው እግዚአብሔር ከመ ዘነገረኒ እግዚአብሔር እነግርሙ ።,"And Micaiah said, As the LORD liveth, what the LORD saith unto me, that will I speak." +ወደ ንጉሡም በመጣ ጊዜ ንጉሡ። ሚክያስ ሆይ፥ ወደ ሬማት ዘገለዓድ ለሰልፍ እንሂድን? ወይስ እንቅር? አለው፤ እርሱም። ውጣና ተከናወን፤ እግዚአብሔርም በንጉሡ እጅ አሳልፎ ይሰጣታል ብሎ መለሰለት።,ወበጽሐ ኀበ ንጉሥ ወይቤሎ ንጉሥ ሚክያስ እዕርግኑ ውስተ ሬማት ዘገለዓድ እጽብኦሙ አው ኢይጽብኦሙ ወይቤሎ ዕርግ ወይረድአከ እግዚአብሔር ።,"So he came to the king. And the king said unto him, Micaiah, shall we go against Ramothgilead to battle, or shall we forbear? And he answered him, Go, and prosper: for the LORD shall deliver it into the hand of the king." +ንጉሡም። ከእውነት በቀር በእግዚአብሔር ስም እንዳትነግረኝ ስንት ጊዜ አምልሃለሁ? አለው።,ወይቤሎ ንጉሥ ሚመጠነ ኣምሕለከ ከመ ትንግረኒ ጽድቀ በስሙ ለእግዚአብሔር ።,"And the king said unto him, How many times shall I adjure thee that thou tell me nothing but that which is true in the name of the LORD?" +እርሱም። እስራኤል ሁሉ ጠባቂ እንደሌላቸው በጎች በተራሮች ላይ ተበትነው አየሁ፤ እግዚአብሔርም። ለእነዚህ ጌታ የላቸውም እያንዳንዱም በሰላም ወደ ቤቱ ይመለስ አለ ብሎ ተናገረ።,ወይቤ ሚክያስ ከመዝ ርኢክዎ ለእስራኤል ኵሎሙ ዝርዋን ውስተ አድበር ከመ መርዔት እንተ አልባቲ ኖላዌ ወይቤ እእግዚአብሔር አምላኮሙ ለእሉ ግብኡአ ኵልክሙአ ወእትዉ ውስተ አብያቲክሙ በሰላምአ ።,"And he said, I saw all Israel scattered upon the hills, as sheep that have not a shepherd: and the LORD said, These have no master: let them return every man to his house in peace." +የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን። ክፉ እንጂ መልካም እንደማይናገርልኝ አላልሁህምን? አለው።,ወይቤ ንጉሠ እስራኤል ለዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ኢይቤለከኑ ኢይትኔበይ ላዕሌየ ሠናያተ ዝንቱ ዘእንበለ እኪት ።,"And the king of Israel said unto Jehoshaphat, Did I not tell thee that he would prophesy no good concerning me, but evil?" +ሚክያስም አለ። እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ።,ወይቤሎ ሚክያስ አኮ ከማሁ አኮኑ አነ ውእቱ ዘሰማዕኩ ቃለ እግዚአብሔር አኮ ከማሁ ፤ ርኢክዎ ለአምላከ እስራኤል እንዘ ይነብር ዲበ መንበሩ ወኵሎሙ መላእክተ ሰማይ ይቀውሙ እምየማኑ ወእምፀጋሙ ።,"And he said, Hear thou therefore the word of the LORD: I saw the LORD sitting on his throne, and all the host of heaven standing by him on his right hand and on his left." +እግዚአብሔርም። ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው? አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ።,ወይቤ እግዚአብሔር መኑ ያስሕቶ ለአካአብ ንጉሠ እስራኤል ከመ ይሙት ዐሪጎ ሬማተ ዘገለዓድ ወተባሀሉ በበይናቲሆሙ አንተ ወአንተ ።,"And the LORD said, Who shall persuade Ahab, that he may go up and fall at Ramothgilead? And one said on this manner, and another said on that manner." +መንፈስም ወጣ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ። እኔ አሳስተዋለሁ አለ።,ወእምዝ ወፅአ መንፈስ ወቆመ ቅድመ እግዚአብሔር ወይቤ አነ ኣስሕቶ ።,"And there came forth a spirit, and stood before the LORD, and said, I will persuade him." +እግዚአብሔርም። በምን? አለው፤ እርሱም። ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ። እግዚአብሔርም። ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም፤ ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር በምንት ታስሕቶ ወይቤ አሐውር ወእከውኖሙ መንፈሰ ሐሰት ውስተ አፉሆሙ ለነቢያቲሁ ወይቤሎ ታስሕቶ ትክል አስሕቶቶ ሖር ወግበር ወገብረ ከማሁ ።,"And the LORD said unto him, Wherewith? And he said, I will go forth, and I will be a lying spirit in the mouth of all his prophets. And he said, Thou shalt persuade him, and prevail also: go forth, and do so." +አሁንም። እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።,ወይእዜኒ ናሁ ፈነወ እግዚአብሔር መንፈሰ ሐሰት ውስተ አፉሆሙ ለነቢያቲከ እሉ ወእግዚአብሔር እኪተ ነበበ ላዕሌከ ።,"Now therefore, behold, the LORD hath put a lying spirit in the mouth of all these thy prophets, and the LORD hath spoken evil concerning thee." +የክንዓናም ልጅ ሴዴቅያስ ቀረበ፥ ሚክያስንም ጕንጩን በጥፊ መታውና። አንተን ሊናገር የእግዚአብሔር መንፈስ በምን መንገድ ከእኔ አለፈ? አለ።,ወመጽአ ሴዴቅያስ ወልደ ከናአን ወጸፍዖ ውስተ መልታሕቱ ወይቤሎ አይኑ ውእቱ መንፈሰ እግዚአብሔር ዘተናገረከ ።,"But Zedekiah the son of Chenaanah went near, and smote Micaiah on the cheek, and said, Which way went the Spirit of the LORD from me to speak unto thee?" +ሚክያስም። እነሆ፥ በዚያ ቀን ልትሸሸግ ወደ እልፍኝህ በሄድህ ጊዜ ታያለህ አለ።,ወይቤሎ ሚክያስ ሀለወከ ታእምር አመ ትበውእ ውስተ ውሳጢተ ውሳጢት ወትትኀበእ ።,"And Micaiah said, Behold, thou shalt see in that day, when thou shalt go into an inner chamber to hide thyself." +የእስራኤልም ንጉሥ። ሚክያስን ውሰዱ፥ ወደ ከተማይቱም ሹም ወደ አሞን ወደ ንጉሡም ልጅ ወደ ኢዮአስ መልሳችሁ። ንጉሡ እንዲህ ይላል።,ወይቤ ንጉሠ እስራኤል ንሥእዎ ለሚክያስ ወሰድዎ ኀበ አሞን መልአከ ሀገረ ሰማርያ ወይቤሎ ለኢዮአስ ወልደ ንጉሥ ፤,"And the king of Israel said, Take Micaiah, and carry him back unto Amon the governor of the city, and to Joash the king's son;" +በደኅና እስክመለስ ድረስ ይህን ሰው በግዞት አኑሩት፥ የመከራም እንጀራ መግቡት፥ የመከራም ውኃ አጠጡት በሉ አለ።,ሞቅሕዎ ለዝንቱ ወአርኅብዎ ወአጽምእዎ እስከ አመ አአቱ በሰላም ።,"And say, Thus saith the king, Put this fellow in the prison, and feed him with bread of affliction and with water of affliction, until I come in peace." +ሚክያስም። በደኅና ብትመለስ እግዚአብሔር በእኔ የተናገረ አይደለም አለ። ደግሞም። አሕዛብ ሁሉ ሆይ፥ ስሙኝ አለ።,ወይቤሎ ሚክያስ ለእመ አቶከ አንተ ወቦእከ በሰላም ኢተናገረኒ ሊተ እግዚአብሔር ።,"And Micaiah said, If thou return at all in peace, the LORD hath not spoken by me. And he said, Hearken, O people, every one of you." +የእስራኤልም ንጉሥና የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ወደ ሬማት ዘገለዓድ ወጡ።,ወዐርገ ንጉሠ እስራኤል ወዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ምስሌሁ ውስተ ሬማት ዘገለዓድ ።,So the king of Israel and Jehoshaphat the king of Judah went up to Ramothgilead. +የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን። ልብሴን ለውጬ ወደ ሰልፍ እገባለሁ፤ አንተ ግን ልብስህን ልበስ አለው። የእስራኤልም ንጉሥ ልብሱን ለውጦ ወደ ሰልፍ ገባ።,ወይቤለሙ ንጉሠ እስራኤል ለዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ እትገልበብ ወእባእ እትቃተል ወአንተ ልበስ አልባስየ ወተገልበበ ንጉሠ እስራኤል ወቦአ ይትቃተል ።,"And the king of Israel said unto Jehoshaphat, I will disguise myself, and enter into the battle; but put thou on thy robes. And the king of Israel disguised himself, and went into the battle." +የሶርያም ንጉሥ ሠላሳ ሁለቱን የሰረገሎች አለቆች። ከእስራኤል ንጉሥ በቀር፥ ታናሽ ቢሆን ወይም ታላቅ ከማናቸውም ጋር አትግጠሙ ብሎ አዝዞ ነበር።,ወአዘዞሙ ንጉሠ ሶርያ ለመላእክተ ሰረገላቲሁ ፴ወ፪ወይቤሎሙ ኢትትቃተሉ ኢምስለ ንኡሶሙ ወኢምስለ ዐቢዮሙ ዘእንበለ ንጉሠ እስራኤል ለባሕቲቱ ።,"But the king of Syria commanded his thirty and two captains that had rule over his chariots, saying, Fight neither with small nor great, save only with the king of Israel." +የሰረገሎች አለቆችም ኢዮሣፍጥን ባዩ ጊዜ። በእውነት የእስራኤል ንጉሥ ነው አሉ፤ ይገጥሙትም ዘንድ ከበቡት፤ ኢዮሣፍጥም ጮኸ።,ሶበ ርእይዎ እልክቱ መላእክተ ሰረገላቲሁ ለዮሳፍዊ ንጉሠ ይሁዳ ወይቤሉ ንጉሠ እስራኤል ይመስል ዝንቱ ወፀገትዎ ይቅትልዎ ወጸርኀ ዮሳፍጥ ።,"And it came to pass, when the captains of the chariots saw Jehoshaphat, that they said, Surely it is the king of Israel. And they turned aside to fight against him: and Jehoshaphat cried out." +የሰረገሎች አለቆችም የእስራኤል ንጉሥ እንዳልሆነ ባዩ ጊዜ እርሱን ከማሳደድ ተመለሱ።,ወሶበ አእመሩ መላእክተ ሰረገላቲሁ ከመ ኢኮነ ንጉሠ እስራኤል ውእቱ ኀደግዎ ወገብኡ ።,"And it came to pass, when the captains of the chariots perceived that it was not the king of Israel, that they turned back from pursuing him." +አንድ ሰውም ቀስቱን ድንገት ገትሮ የእስራኤልን ንጉሥ በጥሩሩ ልብስ መጋጠሚያ በኩል ወጋው፤ ሰረገለኛውንም። መልሰህ ንዳ፥ ተወግቻለሁና ከሰልፍ ውስጥ አውጣኝ አለው።,ወመሰከ ቀስቶ ፩እምውስቴቶሙ በኀይሉ ወነደፎ ለንጉሠ እስራኤል ማእከለ ሰንቡዑ ማእከለ እንግድዓሁ ወይቤሎ ለ፩እምውስተ ሐራሁ ተመየጥ ወንሥአኒ አውፅአኒ እምውስተ ቀትል እስመ ተነደፍኩ ።,"And a certain man drew a bow at a venture, and smote the king of Israel between the joints of the harness: wherefore he said unto the driver of his chariot, Turn thine hand, and carry me out of the host; for I am wounded." +በዚያም ቀን ሰልፍ በረታ፤ ንጉሡም በሶርያውያን ፊት በሰረገላው ላይ ተደግፎ ነበር፥ ማታም ሞተ፤ የቍስሉም ደም በሰረገላው ውስጥ ፈሰሰ።,ወተሰብረ ሰራዊቶሙ ይእተ አሚረ ወለንጉሥሰ አንበርዎ ውስተ ሰረገላሁ እምነግህ እስከ ሰርክ ወይትከዐው ደሙ እምውስተ ቍስለ ንድፈቱ ውስተ ከርሠ ሰረገላቲሁ ወሞተ ፍና ሰርክ በቅድሜሆሙ ለሶርያ ።,"And the battle increased that day: and the king was stayed up in his chariot against the Syrians, and died at even: and the blood ran out of the wound into the midst of the chariot." +በሠራዊቱም መካከል ፀሐይ ስትገባ። ንጉሡ ሞቶአልና እያንዳንዱ ወደ ከተማው፥ እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሂድ የሚል ጩኸት ሆነ።,ወወፅአ ዐዋዲ ዕርበተ ፀሓይ ወዖደ ዐዋዲ ወይቤ እተዉአ ኵልክሙአ አህጉሪክሙአ ወእተዉአ በሓውርቲክሙአ እስመአ ሞተአ ንጉሥአ ።,"And there went a proclamation throughout the host about the going down of the sun, saying, Every man to his city, and every man to his own country." +ወደ ሰማርያም መጡ፥ ንጉሡንም በሰማርያ ቀበሩት።,ወሶበ በጽሑ ሰማርያ ቀበርዎ ለንጉሥ ውስተ ሰማርያ ።,"So the king died, and was brought to Samaria; and they buried the king in Samaria." +አመንዝሮች በታጠቡባት በሰማርያ ኵሬ ሰረገላውን አጠቡት፥ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረው ቃል ውሾች ደሙን ላሱት።,ወአውፅኡ ሰረገላቲሁ አፍአ እምሀገረ ሰማርያ ወለሐሱ ደሞ ከለባት ወአዝእብት ወዘማትኒ ተኀፅባ በውእቱ ማይ በከመ ቃለ እግዚአብሔር ዘነበበ ።,And one washed the chariot in the pool of Samaria; and the dogs licked up his blood; and they washed his armour; according unto the word of the LORD which he spake. +የቀረውም የአክዓብ ነገር፥ ያደረገውም ሁሉ፥ ከዝሆን ጥርስም የሠራው ቤት፥ የሠራቸውም ከተሞች ሁሉ፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?,ወኵሉ ነገሩ ለአካአብ ወኵሉ ዘገብረ ወቤተኒ ዘቀርነ ነጌ ዘሐነጸ ናሁ ዝንቱ ውእቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነቢያቲሁ በመዋዕሊሆሙ ለነገሥቶሙ ለእስራኤል ።,"Now the rest of the acts of Ahab, and all that he did, and the ivory house which he made, and all the cities that he built, are they not written in the book of the chronicles of the kings of Israel?" +አክዓብም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በእርሱም ፋንታ ልጁ አካዝያስ ነገሠ።,ወሰከበ አካአብ ምስለ አበዊሁ ወነግሠ አካዝያስ ወልዱ ህየንቴሁ ፤,So Ahab slept with his fathers; and Ahaziah his son reigned in his stead. +አክዓብም በነገሠ በአራተኛው ዓመት የአሳ ልጅ ኢዮሣፍጥ በይሁዳ ላይ ነገሠ።,ወዮሳፍጥ ወልደ አሳ ለይሁዳ ፤ አመ ፬ዓመተ መንግሥቱ ለአካአብ ነግሠ ዮሳፍጥ ወልደ አሳ ፤,And Jehoshaphat the son of Asa began to reign over Judah in the fourth year of Ahab king of Israel. +ኢዮሣፍጥ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሠላሳ አምስት ዓመት ጎበዝ ነበረ፤ ��ኢየሩሳሌምም ሀያ አምስት ዓመት ነገሠ። እናቱም ዓዙባ የተባለች የሺልሒ ልጅ ነበረች።,፴ወ፭ዓመቱ በመንግሥቱ ፤ ፳ወ፭ዓመተ ነግሠ በኢየሩሳሌም ወስማ ለእሙ ሐዜባ ወለተ ሴሜይ ።,Jehoshaphat was thirty and five years old when he began to reign; and he reigned twenty and five years in Jerusalem. And his mother's name was Azubah the daughter of Shilhi. +በአባቱም በአሳ መንገድ ሁሉ ሄደ፥ ከእርሱም ፈቀቅ አላለም፥ በእግዚአብሔርም ፊት ቅን አደረገ፤ ነገር ግን በኮረብቶች ላይ ያሉትን መስገጃዎች አላራቀም፤ ሕዝቡ ገና በኮረብቶቹ ላይ ባሉት መስገጃዎች ይሠዋና ያጥን ነበር።,ወሖረ በፍኖተ አሳ አቡሁ ወኢተግሕሠ እምኔሃ ወገብረ ጽድቀ ቅድመ አዕይንቲሁ ለእግዚአብሔር ።,"And he walked in all the ways of Asa his father; he turned not aside from it, doing that which was right in the eyes of the LORD: nevertheless the high places were not taken away; for the people offered and burnt incense yet in the high places." +ኢዮሣፍጥም ከእስራኤል ንጉሥ ጋር ታረቀ።,ወባሕቱ ኢአሰሰለ አብያተ አማልከቲሆመ ፤ ዓዲሆሙ የዐጥኑ ሕዝብ ወይሠውዑ በውስተ አድባር ።,And Jehoshaphat made peace with the king of Israel. +የቀረውም የኢዮሣፍጥ ነገር፥ የሠራውም ጭከና፥ እንዴትም እንደ ተወጋ፥ በይሁዳ ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?,ወተሰናአወ ዮሳፍጥ ምስለ ንጉሠ እስራኤል ።,"Now the rest of the acts of Jehoshaphat, and his might that he shewed, and how he warred, are they not written in the book of the chronicles of the kings of Judah?" +ከአባቱ ከአሳ ዘመን የተረፉትን ሰዶማውያን ከምድር አጠፋ።,ወኵሉ ነገሩ ለዮሳፍጥ ወኀይሉ ወኵሉ ዘገብረ ናሁ ዝንቱ ውእቱ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነቢያት ።,"And the remnant of the sodomites, which remained in the days of his father Asa, he took out of the land." +በኤዶምያስም ንጉሥ አልነበረም፤ ሹሙም እንደ ንጉሥ ነበረ።,ወዮሳፍጥ ሰከበ ምስለ አበዊሁ ወተቀብረ ውስተ ሀገረ ዳዊት ወነግሠ ኢዮራም ወልዱ ህየንቴሁ ።,There was then no king in Edom: a deputy was king. +ኢዮሣፍጥም ወደ ኦፊር ሄደው ወርቅ ያመጡ ዘንድ የተርሴስን መርከቦች ሠራ፤ ነገር ግን መርከቦቹ በዔጽዮንጋብር ተሰበሩ እንጂ አልሄዱም።,ወአካዝያስ ወልደ አካአብ ነግሠ ለእስራኤል በሰማርያ ፤ አመ ፲ወ፰ዓመተ መንግሥቱ ለዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ነግሠ ለእስራል ክልኤተ ዓመተ ።,Jehoshaphat made ships of Tharshish to go to Ophir for gold: but they went not; for the ships were broken at Eziongeber. +የአክዓብም ልጅ አካዝያስ ኢዮሣፍጥን። ባሪያዎቼ ከባሪያዎችህ ጋር በመርከብ ይሂዱ አለው፤ ኢዮሣፍጥ ግን አልወደደም።,ወገብረ እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር ወሖረ በፍኖተ አቡሁ አካአብ ወበፍኖተ ኤዛቤል እሙ ወበኀጢአተ ኢዮራብዓም ወልደ ናባጥ ዘአስሐቶሙ ለእስራኤል ።,"Then said Ahaziah the son of Ahab unto Jehoshaphat, Let my servants go with thy servants in the ships. But Jehoshaphat would not." +ኢዮሣፍጥም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በአባቱም በዳዊት ከተማ ከአባቶቹ ጋር ተቀበረ፤ በእርሱም ፋንታ ልጁ ኢዮራም ነገሠ።,ወተቀንየ ለበለዓም ወሰገደ ሎሙ ወአምዕዖ ለእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ከመ ኵሎሙ እለ ገብሩ እምቅድሜሁ ።,"And Jehoshaphat slept with his fathers, and was buried with his fathers in the city of David his father: and Jehoram his son reigned in his stead." +በይሁዳም ንጉሥ በኢዮሣፍጥ በአሥራ ሰባተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ በእስራኤል ላይ በሰማርያ መንገሥ ጀመረ፤ በእስራኤልም ላይ ሁለት ዓመት ነገሠ።,ወዐለውዎሙ ሞአብ ለእስራኤል እምድኅረ ሞተ አካአብ ።,"Ahaziah the son of Ahab began to reign over Israel in Samaria the seventeenth year of Jehoshaphat king of Judah, and reigned two years over Israel." +እግዚአብሔርም ኖኅን፥ በመርከብም ከእርሱ ጋር የነበረውን አራዊቱን ሁሉ፥ እንስሳውንም ሁሉ አሰበ፤ እግዚአብሔርም በምድር ላይ ነፋስን አሳለፈ፥ ውኃውም ጎደለ፤,ወተዘከሮ እግዚአብሔር ለኖኅ ወለኵሉ አራዊት ወለኵሉ እንስሳ ወለኵሉ ዘሀሎ ምስሌሁ ውስተ ታቦት ወአምጽአ እግዚአብሔር መንፈሰ ላዕለ ምድር ወተነትገ ማይ ።,"And God remembered Noah, and every living thing, and all the cattle that was with him in the ark: and God made a wind to pass over the earth, and the waters asswaged;" +የቀላዩም ምንጮች የሰማይም መስኮቶች ተደፈኑ፥ ዝናብም ከሰማይ ተከለከለ፤,ወተዐጽወ አንቅዕተ ቀላይ ወአስራበ ሰማይኒ ተእኅዘ ወቆመ ዝናም እምነ ሰማይ ።,"The fountains also of the deep and the windows of heaven were stopped, and the rain from heaven was restrained;" +ውኃውም ከምድር ላይ እያደር እያደር ቀለለ፥ ከመቶ አምሳ ቀንም በኋላ ውኃው ጎደለ።,ወአኀዘ ይኅልቅ ማይ ወይሑር እምነ ምድር ወእምድኅረ ፻ወ፶ዕለት ሐጸ ማይ ።,And the waters returned from off the earth continually: and after the end of the hundred and fifty days the waters were abated. +መርከቢቱም በሰባተኛው ወር ከወሩም በአሥራ ሰባተኛው ቀን በአራራት ተራሮች ላይ ተቀመጠች።,ወነበረት ይእቲ ታቦት በሳብዕ ወርኅ አመ ዐሡሩ ወሰኑዩ ለጽልመት ውስተ አድባረ አራራት ።,"And the ark rested in the seventh month, on the seventeenth day of the month, upon the mountains of Ararat." +ውኃውም እስከ አሥረኛው ወር ድረስ ይጎድል ነበር፤ በአሥረኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የተራሮቹ ራሶች ተገለጡ።,ወማይሰ የሐጽጽ ወይትነተግ እስከ ፲ወርኅ ወአመ ኮነ ፲ወ፩አውራኅ አመ ርእሰ ሠርቀ ወርኅ አስተርአየ አርእስቲሆሙ ለአድበር ።,"And the waters decreased continually until the tenth month: in the tenth month, on the first day of the month, were the tops of the mountains seen." +ከአርባ ቀንም በኋላ ኖኅ የሠራውን የመርከቢቱን መስኮት ከፈተ፥,ወኮነ እምድኅረ አርብዓ ዕለት አርኀወ መስኮታ ለታቦት ኖኅ እንተ ገብረ ።,"And it came to pass at the end of forty days, that Noah opened the window of the ark which he had made:" +ቁራንም ሰደደው፤ እርሱም ወጣ፤ ውኃው ከምድር ላይ እስኪደርቅ ድረስ ወዲያና ወዲህ ይበር ነበር።,ወፈነዎ ለቋዕ ከመ ይርአይ እመ ተነትገ ማይ እምነ ገጸ ምድር ወሖረ ወኢገብአ እስከ ኀልቀ ማይ እምነ ምድር ።,"And he sent forth a raven, which went forth to and fro, until the waters were dried up from off the earth." +ርግብንም ውኃው ከምድር ፊት ቀልሎ እንደ ሆነ እንድታይ ከእርሱ ዘንድ ሰደዳት።,ወፈነዋ ለርግብ እምድኅሬሁ ከመ ትርአይ እመ ነትገ ማይ እምገጸ ምድር ።,"Also he sent forth a dove from him, to see if the waters were abated from off the face of the ground;" +ነገር ግን ርግብ እግርዋን የምታሳርፍበት ስፍራ አላገኘችም፥ ወደ እርሱም ወደ መርከብ ተመለሰች፥ ውኃ በምድር ላይ ሁሉ ስለ ነበረ፤ እጁን ዘረጋና ተቀበላት፥ ወደ እርሱም ወደ መርከብ ውስጥ አገባት።,ወኢረከበት ኀበ ታዐርፍ እግራ ወገብአት ኀቤሁ ውስተ ታቦት እስመ ማይ ሀሎ ውስተ ኵሉ ገጸ ምድር ወሰፍሐ እዴሁ ወነሥኣ ውስተ ታቦት ኀቤሁ ።,"But the dove found no rest for the sole of her foot, and she returned unto him into the ark, for the waters were on the face of the whole earth: then he put forth his hand, and took her, and pulled her in unto him into the ark." +ከዚያም በኋላ ደግሞ እስከ ሰባት ቀን ቆየ፤ ርግብንም እንደ ገና ከመርከብ ሰደደ።,ወተዐጊሶ ሰቡዐ መዋዕለ ካዕበ ፈነዋ ለርግብ ውስተ ምድር ከመ ትርአይ ።,And he stayed yet other seven days; and again he sent forth the dove out of the ark; +ርግብም በማታ ጊዜ ወደ እርሱ ተመለሰች፤ በአፍዋም እነሆ የለመለመ የወይራ ቅጠል ይዛ ነበር። ኖኅም ከምድር ላይ ውኃ እንደ ቀለለ አወቀ።,ወገብአት ኀቤሁ ርግብ ፍና ሰርክ ወባቲ ውስተ አፉሃ ቈጽለ ዘይት ወአእመረ ኖኅ ከመ ተነትገ ማይ እምነ ምድር ።,"And the dove came in to him in the evening; and, lo, in her mouth was an olive leaf pluckt off: so Noah knew that the waters were abated from off the earth." +ደግሞ እስከ ሰባት ቀን ቆየ፤ ርግብንም ሰደዳት ዳግመኛም ወደ እርሱ አልተመለሰችም።,ወተዐጊሦ ካዕበ ሰቡዐ መዋዕለ ፈነዋ ለርግብ ወኢደገመት ገቢአ ኀቤሁ ።,And he stayed yet other seven days; and sent forth the dove; which returned not again unto him any more. +በኖኅ ዕድሜ በስድስት መቶ አንድ ዓመት በመጀመሪያው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ውኃው ከምድር ላይ ደረቀ፤ ኖኅም የመርከቢቱን ክዳን አነሣ፥ እነሆም፥ ውኃው ከምድር ፊት እንደ ደረቀ አየ።,ወአመ ኮነ ፯፻ወ፩ዓመተ እምነ ሕይወቱ ለኖኅ አመ ርእሰ ሠርቀ ወርኅ ቀዳማይ ኀልቀ ማይ እምነ ምድር ወከሠታ ኖኅ ለጠፈራ ለታቦት እንተ ገብረ ወርእየ ከመ ኀልቀ ማይ እምገጸ ምድር ።,"And it came to pass in the six hundredth and first year, in the first month, the first day of the month, the waters were dried up from off the earth: and Noah removed the covering of the ark, and looked, and, behold, the face of the ground was dry." +በሁለተኛውም ወር ከወሩም በሀያ ሰባተኛው ቀን ምድር ደረቀች።,ወበካልእ ወርኅ አመ ዐሡሩ ወሰኑዩ የብሰት ምድር ።,"And in the second month, on the seven and twentieth day of the month, was the earth dried." +እግዚአብሔርም ለኖኅ እንዲህ ብሎ ነገረው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኖኅ እንዘ ይብል ።,"And God spake unto Noah, saying," +አንተ ሚስትህንና ልጆችህን የልጆችህንም ሚስቶች ይዘህ ከመርከብ ውጣ።,ፃእ እምነ ታቦት አንተ ወብእሲትከ ወደቂቅከ ወአንስትያ ደቂቅከ ፤,"Go forth of the ark, thou, and thy wife, and thy sons, and thy sons' wives with thee." +ከአንተ ጋር ያሉትን አራዊት ሁሉ፥ ሥጋ ያላቸውን ሁሉ፥ ወፎችንና እንስሶችን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ከአንተ ጋር አውጣቸው፤ በምድር ላይ ይርመስመሱ፥ ይዋለዱ፥ በምድርም ላይ ይብዙ።,ወኵሉ ዘሀሎ ምስሌከ ወኵሉ ዘሥጋ እምነ ዖፍ እስከ እንስሳ ወኵሉ ዘይትሐወስ ዲበ ምድር አውፅእ ምስሌከ ወብዝኁ ወተባዝኁ ዲበ ምድር ።,"Bring forth with thee every living thing that is with thee, of all flesh, both of fowl, and of cattle, and of every creeping thing that creepeth upon the earth; that they may breed abundantly in the earth, and be fruitful, and multiply upon the earth." +ኖኅም ልጆቹንና ሚስቱን የልጆቹንም ሚስቶች ይዞ ወጣ፤,ወወፅአ ኖኅ ወብእሲቱ ወደቂቁ ወአንስትያ ደቂቁ ምስሌሁ ።,"And Noah went forth, and his sons, and his wife, and his sons' wives with him:" +አራዊት ሁሉ፥ ተንቀሳቃሾች ሁሉ፥ ወፎችም ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚርመሰምሰው ሁሉ በየዘመዳቸው ከመርከብ ወጡ።,ወኵሉ አራዊት ወእንስሳ ወአዕዋፋት ወኵሉ ዘይትሐወስ ዲበ ምድር በበዘመዶሙ ወወጽኡ እምነ ታቦት ።,"Every beast, every creeping thing, and every fowl, and whatsoever creepeth upon the earth, after their kinds, went forth out of the ark." +ኖኅም ለእግዚአብሔር መሠውያውን ሠራ፥ ከንጹሕም እንስሳ ሁሉ ከንጹሐን ወፎችም ሁሉ ወሰደ፥ በመሠውያውም ላይ መሥዋዕትን አቀረበ።,ወነደቀ ኖኅ ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር ወነሥአ እምነ እንስሳ ወኵሎ ዘንጹሕ ወአዕረገ ቍርባነ ዲበ ምሥዋዑ ።,"And Noah builded an altar unto the LORD; and took of every clean beast, and of every clean fowl, and offered burnt offerings on the altar." +እግዚአብሔርም መልካሙን መዓዛ አሸተተ፤ እግዚአብሔርም በልቡ አለ። ምድርን ዳግመኛ ስለ ሰው አልረግምም፥ የሰው ልብ አሳብ ከታናሽነቱ ጀምሮ ክፉ ነውና፤ ደግሞም ከዚህ ቀድሞ እንዳደረግሁት ሕያዋንን ሁሉ እንደ ገና አልመታም።,ወአጼነወ እግዚአብሔር መዐዛ ሠናየ ወይቤ እግዚአብሔር ሐለይኩ ከመ ኢይደግም ረጊሞታ ለምድር በእንተ ምግባሩ ለእጓለ እመሕያው እስመ ሥዩም ውስተ ልቦሙ ለእጓለ እመሕያው እኪት በኵሉ ጊዜ እምነ ንእሶሙ ወኢይደግም እንከ አማስኖቶ ለኵሉ ዘሥጋ ዘሕያው በከመ ገበርኩ ።,"And the LORD smelled a sweet savour; and the LORD said in his heart, I will not again curse the ground any more for man's sake; for the imagination of man's heart is evil from his youth; neither will I again smite any more every thing living, as I have done." +በምድር ዘመን ሁሉ መዝራትና ማጨድ፥ ብርድና ሙቀት፥ በጋና ክረምት፥ ቀንና ሌሊት አያቋርጡም። a,ኵሎ መዋዕሊሃ ለምድር ዘርአ ወማእረረ ቍረ ወሃፈ ሐጋየ ወክረምተ መዓልተ ወሌሊተ ዘኢይትኀደግ ።,"While the earth remaineth, seedtime and harvest, and cold and heat, and summer and winter, and day and night shall not cease." +የኖኅ ልጆች የሴም የካም የያፌት ትውልድ ይህ ነው፤ ከጥፋት ውኃም በኋላ ልጆች ተወለዱላቸው።,ወከመዝ ውእቱ ልደቶሙ ለደቂቀ ኖኅ ሴም ወካም ወያፌት ወተወልደ ሎሙ ደቂቅ እምድኅረ አይኅ ።,"Now these are the generations of the sons of Noah, Shem, Ham, and Japheth: and unto them were sons born after the flood." +የያፌት ልጆች ጋሜር፥ ማጎግ፥ ማዴ፥ ያዋን፥ ይልሳ፥ ቶቤል፥ ሞሳሕ፥ ቴራስ ናቸው።,ወደቂቀ ያፌት ጋሜር ወያጎግ ወማዴ ወይህያን ወኤልሳ ወቶቤል ወሞሳኅ ወቲራ ።,"The sons of Japheth; Gomer, and Magog, and Madai, and Javan, and Tubal, and Meshech, and Tiras." +የጋሜርም ልጆች አስከናዝ፥ ሪፋት፥ ቴርጋማ ናቸው።,ወደቂቀ ጋሜር አስካንሶ ወኢራፌት ወቲራጋም ።,"And the sons of Gomer; Ashkenaz, and Riphath, and Togarmah." +የያዋንም ልጆች ኤሊሳ፥ ተርሴስ፥ ኪቲም፥ ሮድኢ ናቸው።,ወደቂቀ ይህያን ኤልሳ ወትራሳሶ ወቂጥኢ ወሮድኢ ።,"And the sons of Javan; Elishah, and Tarshish, Kittim, and Dodanim." +ከእነዚህም የአሕዛብ ደሴቶች ሁሉ በየምድራቸው በየቋንቋቸው በየነገዳቸው በየሕዝባቸው ተከፋፈሉ።,ወእምነ እሉ ተፈልጠ ደሰያቲሆሙ ለሕዝብ በበምድሮሙ ለለአሐዱ ወበበነገሮሙ ወበበነገዶሙ ወአሕዛቢሆሙ ።,"By these were the isles of the Gentiles divided in their lands; every one after his tongue, after their families, in their nations." +የካምም ልጆች ኩሽ፥ ምጽራይም፥ ፉጥ፥ ከነዓን ናቸው።,ወደቂቀ ካም ኩሳ ወምሴጣሬም ወፉጥ ወከናአን ።,"And the sons of Ham; Cush, and Mizraim, and Phut, and Canaan." +የኩሽም ልጆች ሳባ፥ ኤውላጥ፥ ሰብታ፥ ራዕማ፥ ሰበቃታ ናቸው። የራዕማ ልጆችም ሳባ፥ ድዳን ናቸው።,ወደቂቀ ኩሳ ሶባ ወኤዌልጥ ወሳቤታ ወሬጌም ወሰበቃታ ወደቂቀ ሬጌም ሳባ ወዮዳዳን ።,"And the sons of Cush; Seba, and Havilah, and Sabtah, and Raamah, and Sabtecha: and the sons of Raamah; Sheba, and Dedan." +ኩሽም ናምሩድን ወለደ፤ እርሱም በምድር ላይ ኃያል መሆንን ጀመረ።,ወኩሳ ወለዶ ለኑቤርድ ወውእቱ ዘኮነ ያርብሐ በምድር ።,And Cush begat Nimrod: he began to be a mighty one in the earth. +እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ ነበረ፤ ስለዚህም። በእግዚአብሔር ፊት ኃያል አዳኝ እንደ ናምሩድ ተባለ።,ወኮነ ነዓዌ ቅድመ እግዚአብሔር ወበእንተ ዝንቱ ይቤሉ ከመ ኑቤርድ ያርብሕ ዘኮነ ነዓዌ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"He was a mighty hunter before the LORD: wherefore it is said, Even as Nimrod the mighty hunter before the LORD." +የግዛቱም መጀመሪያ በሰናዖር አገር ባቢሎን፥ ኦሬክ፥ አርካድ፥ ካልኔ ናቸው።,ወኮነ ቅድመ መንግሥቱ ባቢሎን ወኦሬክ ወአርከድ ወካሌን በምድረ ሰናአር ።,"And the beginning of his kingdom was Babel, and Erech, and Accad, and Calneh, in the land of Shinar." +አሦርም ከዚያች አገር ወጣ፤ ነነዌን፥ የረሆቦትን ከተማ፥ ካለህን፥,ወእምይእቲ ምድር ወጽአ አሶር ወነደቃ ለነነዌ ወለሮቤት ሀገር ዐባይ ።,"Out of that land went forth Asshur, and builded Nineveh, and the city Rehoboth, and Calah," +በነነዌና በካለህ መካከልም ሬሴንን ሠራ፤ እርስዋም ታላቂቱ ከተማ ናት።,ወምሴጣሬም ወለዶሙ ለሉድኬም ወለኤኔማጠአም ወለለቢአም ወለንፍታሌም ፤,And Resen between Nineveh and Calah: the same is a great city. +ምጽራይምም ሉዲምን፥ ዐናሚምን፥ ላህቢምን፥ ነፍታሌምን፥ ፈትሩሲምን፥,ወለጴጥሮሶናኦን ወለከሳሮኦን እምኀበ ወጽአ ፌሌሴጤአም ወለቃፍቶርአም ።,"And Mizraim begat Ludim, and Anamim, and Lehabim, and Naphtuhim," +ከእነርሱ የፍልስጥኤም ሰዎች የወጡባቸውን ከስሉሂምን፥ ቀፍቶሪምንም ወለደ።,ወከናአን ወለዶ ለሲዶን በኵሩ ወለኪጢኤን ።,"And Pathrusim, and Casluhim, (out of whom came Philistim,) and Caphtorim." +ከነዓንም የበኵር ልጁን ሲዶንን፥ ኬጢያውያንንም፥,ወለኢያቡሴዎን ወለአሞሬዎን ወለጌርጌሴዎን ።,"And Canaan begat Sidon his firstborn, and Heth," +ኢያቡሳውያንንም፥ አሞራውያንንም፥,ወለኤዌዎን ወለዔሬቄዎን ወለአሰኔ���ን ።,"And the Jebusite, and the Amorite, and the Girgasite," +ጌርጌሳውያንንም፥ ኤዊያውያንንም፥,ወለከራዱአን ወለሰማንኢር ወለአመቲ ወእምድኅረ ዝንቱ ተዘርዉ ከናአን ።,"And the Hivite, and the Arkite, and the Sinite," +ዐሩኬዎንንም፥ ሲኒንም፥ አራዴዎንንም፥ ሰማሪዎንንም፥ አማቲንም ወለደ። ከዚህም በኋላ የከነዓናውያን ነገድ ተበተኑ።,ወኮነ አድባሪሆሙ ለከናአን እምነ ሲዶን እስከ ጌራራ ወጋዛን ወይበጽሕ ሶዶም ወጎሞራ ወአዶማ ወሰቤዮ እስከ ሴላ ።,"And the Arvadite, and the Zemarite, and the Hamathite: and afterward were the families of the Canaanites spread abroad." +የከነዓናውያንም ወሰን ከሲዶን አንሥቶ ወደ ጌራራ በኩል ሲል እስከ ጋዛ ድረስ ነው፤ ወደ ሰዶምና ወደ ገሞራ፥ ወደ አዳማና ወደ ሰቦይም በኩልም ሲል እስከ ላሣ ድረስ ነው።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቁ ለካም በበዘመዶሙ ወበበነገሮሙ ወበበብሔሮሙ ወአሕዛቤሆሙ ።,"And the border of the Canaanites was from Sidon, as thou comest to Gerar, unto Gaza; as thou goest, unto Sodom, and Gomorrah, and Admah, and Zeboim, even unto Lasha." +የካም ልጆች በየነገዳቸውና በየቋንቋቸው፥ በየምድራችውና በየሕዝባቸው እነዚህ ናቸው።,ወለሴምኒ ተወልዱ ሎቱ ደቂቅ አቡሆሙ ለኵሉ ደቂቀ ኤቤር እኁሁ ለያፌት ለዘየዐቢ ።,"These are the sons of Ham, after their families, after their tongues, in their countries, and in their nations." +ለሴምም ደግሞ ልጆች ተወለዱለት፤ እርሱም የያፌት ታላቅ ወንድምና የዔቦር ልጆች ሁሉ አባት የሆነ ነው።,ወልደ ሴም ኤላም ወአሶር ወአርፋክሳድ ወሉድ ወአራም ።,"Unto Shem also, the father of all the children of Eber, the brother of Japheth the elder, even to him were children born." +የሴምም ልጆች ኤላም፥ አሦር፥ አርፋክስድ፥ ሉድ፥ አራም ናቸው።,ወደቂቀ አራም ኤሳሕ ወዮምኤል ወያቲር ወሞሶሕ ።,"The children of Shem; Elam, and Asshur, and Arphaxad, and Lud, and Aram." +የአራምም ልጆች ዑፅ፥ ሁል፥ ጌቴር፥ ሞሶሕ ናቸው።,ወአርፋክሳድ ወለዶ ለሳላ ወሳላ ወለዶ ለኤቤር ።,"And the children of Aram; Uz, and Hul, and Gether, and Mash." +አርፋክስድም ቃይንምን ወለደ፤ ቃይንምም ሳላን፥ ሳላም ዔቦርን ወለደ።,ወለኤቤር ተወልዱ ክልኤ ደቂቅ ስሙ ለአሐዱ ፋሌግ እስመ በመዋዕሊሁ ተከፍለት ምድር ወስመ እኁሁ ዮቃጤን ።,And Arphaxad begat Salah; and Salah begat Eber. +ለዔቦርም ሁለት ልጆች ተወለዱለት፤ የአንደኛው ስሙ ፋሌቅ ነው፥ ምድር በዘመኑ ተከፍላለችና፤ የወንድሙም ስም ዮቅጣን ነው።,ወዮቃጤን ወለዶ ለእልሞዳድ ወለሴሌፋ ወለሴራሞት ወለኤራኅ ፤,And unto Eber were born two sons: the name of one was Peleg; for in his days was the earth divided; and his brother's name was Joktan. +ዮቅጣንም ኤልሞዳድን፥ ሣሌፍንም፥ ሐስረሞትንም፥,ወለሖዶራ ወለኤዜላ ወለዴቄላ ፤,"And Joktan begat Almodad, and Sheleph, and Hazarmaveth, and Jerah," +ያራሕንም፥ ሀዶራምንም፥ አውዛልንም፥,ወለኡባላ ወለአቢማኤል ወለሳባ ፤ ወለሑፋር,"And Hadoram, and Uzal, and Diklah," +ደቅላንም፥ ዖባልንም፥ አቢማኤልንም፥,ወለሄዊላ ወለኢዮቦር ወኵሎሙ ደቂቁ ለዮቃጤን ።,"And Obal, and Abimael, and Sheba," +ሳባንም፥ ኦፊርንም፥ ኤውላጥንም፥ ዩባብንም ወለደ፤ እነዚህ ሁሉ የዮቅጣን ልጆች ናቸው።,ወኮነ ምንባራቲሆሙ እምነ ማሴ እስከ ሳፈራ ይበጽሕ ደብረ ሠረቃዌ ።,"And Ophir, and Havilah, and Jobab: all these were the sons of Joktan." +ስፍራቸውም ከማሴ አንሥቶ ወደ ስፋር ሲል እስከ ምሥራቅ ተራራ ድረስ ነው።,እሉ እሙንቱ ደቂቁ ለሴም በበዘመዶሙ ወነገዶሙ ወበበ ነገረ ብሔሮሙ ወበበአዝማዲሆሙ ።,"And their dwelling was from Mesha, as thou goest unto Sephar a mount of the east." +የሴም ልጆች በየነገዳቸውና በየቋንቋቸው፥ በየምድራቸውና በየሕዝባቸው እነዚህ ናቸው።,ወዛቲ ይእቲ ነገደ ደቂቁ ለኖኅ በበዘመዶሙ ወእምነ እሉ ተወልደ ዘተዘርወ እምድኅረ አይኅ ።,"These are the sons of Shem, after their families, after their tongues, in their lands, after their nations." +በዚያም ወራት እንዲህ ሆነ፤ ይሁዳ ከወንድሞቹ ተ���ይቶ ወረደ፥ ስሙን ኤራስ ወደሚሉት ወደ ዓዶሎማዊውም ሰው ገባ።,ወእምዝ ወረደ ይሁዳ በእማንቱ መዋዕል እምኀበ አኀዊሁ ወኀደረ ኀበ አሐዱ አዶላማዊ ዘስሙ ኤራስ ።,"And it came to pass at that time, that Judah went down from his brethren, and turned in to a certain Adullamite, whose name was Hirah." +ከዚያም ይሁዳ የከነዓናዊውን የሴዋን ሴት ልጅ አየ፤ ወሰዳትም፥ ወደ እርስዋም ገባ።,ወርእየ አሐተ ወለተ አሐዱ ብእሲ ከናናዊ ወስማ ሤዋ ወነሥኣ ወአውሰባ ።,"And Judah saw there a daughter of a certain Canaanite, whose name was Shuah; and he took her, and went in unto her." +ፀነሰችም ወንድ ልጅንም ወለደች፤ ስሙንም ዔር ብላ ጠራችው።,ወፀንሰት ወወለደት ወልደ ወሰመየቶ ስሞ ዔር ።,"And she conceived, and bare a son; and he called his name Er." +ደግሞም ፀነሰች ወንድ ልጅንም ወለደች፤ ስሙንም አውናን ብላ ጠራችው።,ወፀንሰት ዓዲ ወወለደት ወልደ ወሰመየቶ ስሞ አውናን ።,"And she conceived again, and bare a son; and she called his name Onan." +እንደ ገና ደግሞ ወንድ ልጅን ወለደች፥ ስሙንም ሴሎም ብላ ጠራችው፤ እርሱንም በወለደች ጊዜ ክዚብ በሚባል አገር ነበረች።,ወዓዲ ደገመት ወወለደት ወልደ ወሰመይዎ ስሞ ሴሎም ፤ በውስተ ብሔር ዘስሙ ኮሰቤ ሀለወት አመ ወለደቶሙ ።,"And she yet again conceived, and bare a son; and called his name Shelah: and he was at Chezib, when she bare him." +ይሁዳም ለበኵር ልጁ ለዔር ትዕማር የምትባል ሚስት አጋባው።,ወነሥአ ይሁዳ ብእሲተ ለወልዱ ለዔር በኵሩ እንተ ስማ ትዕማር ።,"And Judah took a wife for Er his firstborn, whose name was Tamar." +የይሁዳም የበኵር ልጅ ዔር በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነበረ፤ እግዚአብሔርም ቀሠፈው።,ወኮነ ዔር በኵሩ ለይሁዳ እኩየ በቅድመ እግዚብሔር ወቂተሎ እግዚአብሔር ።,"And Er, Judah's firstborn, was wicked in the sight of the LORD; and the LORD slew him." +ይሁዳም አውናን። ወደ ወንድምህ ሚስት ግባ፥ አግባትም፥ ለወንድምህም ዘርን አቁምለት አለው።,ወይቤሎ ይሁዳ ለአውናን ባእ ኀበ ብእሲተ እኁከ ወተሐመዋ ወአቅም ዘርአ ለእኁከ ።,"And Judah said unto Onan, Go in unto thy brother's wife, and marry her, and raise up seed to thy brother." +አውናንም ዘሩ ለእርሱ እንዳይሆን አወቀ፤ ወደ ወንድሙ ሚስት በገባ ጊዜ ለወንድሙ ዘር እንዳይሰጥ ዘሩን በምድር ያፈስስው ነበር።,ወሶበ አእመረ አውናን ከመ ኢኮነ ሎቱ ዘርእ ሶበ ቦአ ኀበ ብእሲተ እኁሁ ይክዑ ዲበ ምድር ከመ ኢየሀብ ዘርአ ለእኁሁ ።,"And Onan knew that the seed should not be his; and it came to pass, when he went in unto his brother's wife, that he spilled it on the ground, lest that he should give seed to his brother." +ይህም ሥራው በእግዚአብሔር ዘንድ ክፉ ሆነበት፥ እርሱንም ደግሞ ቀሠፈው።,ወእኩየ ኮነ ውእቱኒ ቅድመ እግዚአብሔር እስመ ከመዝ ገብረ ወቀተሎ ሎቱኒ ።,And the thing which he did displeased the LORD: wherefore he slew him also. +ይሁዳም ምራቱን ትዕማርን። ልጄ ሴሎም እስኪያድግ ድረስ በአባትሽ ቤት መበለት ሆነሽ ተቀመጪ አላት፤ እርሱ ደግሞ እንደ ወንድሞቹ እንዳይሞት ብሎአልና። ትዕማርም ሄዳ በአባትዋ ቤት ተቀመጠች።,ወይቤላ ይሁዳ ለትዕማር መርዓቶሙ ንበሪ ማዕሰብኪ ውስተ ቤተ አቡኪ እስከ ይልህቅ ሴሎም ወልድየ እስመ ይቤ ዮጊ ይመውትኒ ዝኒ ከመ አኀዊሁ ወሖረት ትዕማር ወነበረት ቤተ አቡሃ ።,"Then said Judah to Tamar his daughter in law, Remain a widow at thy father's house, till Shelah my son be grown: for he said, Lest peradventure he die also, as his brethren did. And Tamar went and dwelt in her father's house." +ከብዙ ዘመንም በኋላ የይሁዳ ሚስት የሴዋ ልጅ ሞተች፤ ይሁዳም ተጽናና፥ የበጎቹን ጠጕር ወደሚሸልቱት ሰዎችም ወደ ተምና ወጣ፥ እርሱም ዓዶሎማዊው ወዳጁም ኤራስ።,ወሶበ ተፈጸመ መዋዕሊሃ ሞተት ሤዋ ብእሲተ ይሁዳ ወነጊፎ ላሐ ይሁዳ ዐርገ ኀበ ይቀርፅ አባግዒሁ ውእቱ ወዔራስ ኖላዊሁ አዶላማዊ ውስተ ቴምና ።,"And in process of time the daughter of Shuah Judah's wife died; and Judah was comforted, and went up unto his sheepshearers to Timnath, he and his friend Hirah the Adullamite." +ለትዕማርም። እነሆ አማትሽ ይሁዳ የበጎቹን ጠጕር ይሸልት ዘንድ ወደ ተምና ይወጣል ብለው ነገሩአት።,ወአይድዕዋ ለትዕማር መርዓቶሙ ወይቤልዋ ናሁ ሐሙኪ የዐርግ ውስተ ቴምና ይቅርፅ አባግዒሁ ።,"And it was told Tamar, saying, Behold thy father in law goeth up to Timnath to shear his sheep." +እርስዋም የመበለትነትዋን ልብስ አወለቀች፥ መጎናጸፊያዋንም ወሰደች፥ ተሸፈነችም፥ ወደ ተምናም በሚወስደው መንገድ ዳር በኤናይም ደጅ ተቀመጠች፤ ሴሎም እንደ አደገ ሚስትም እንዳልሆነችው አይታለችና።,ወኀደገት አልባሲሃ ዘመበለታ ወለብሰት ሞጣሕታ ወተንሥአት ወነበረት ውስተ አንቀጽ ውስተ ፍኖት ዘቴምና እስመ ርእየት ከመ ልህቀ ሴሎም ወውእቱሰ ኢፈቀደ የሀባ ኪያሃ ትኩኖ ብእሲተ ።,"And she put her widow's garments off from her, and covered her with a vail, and wrapped herself, and sat in an open place, which is by the way to Timnath; for she saw that Shelah was grown, and she was not given unto him to wife." +ይሁዳም ባያት ጊዜ ጋለሞታን መሰለችው፤ ፊትዋን ተሸፍና ነበርና።,ወሶበ ርእያ ይሁዳ አምሰላ ዘማ እስመ ተገልበበት ገጻ ወኢያእመራ ።,"When Judah saw her, he thought her to be an harlot; because she had covered her face." +ወደ እርስዋም አዘነበለ። እባክሽ ወደ አንቺ ልግባ አላት፤ እርስዋ ምራቱ እንደ ሆነች አላወቀም ነበርና። እርስዋም። ወደኔ ብትገባ ምን ትሰጠኛለህ? አለችው።,ወተግሕሠ ኀቤሃ እምውስተ ፍኖት ወይቤላ አብእኒ ኀቤኪ ወትቤሎ ምንተ ትሁበኒ እመ ቦእከ ኀቤየ ።,"And he turned unto her by the way, and said, Go to, I pray thee, let me come in unto thee; (for he knew not that she was his daughter in law.) And she said, What wilt thou give me, that thou mayest come in unto me?" +የፍየል ጠቦት ከመንጋዬ እሰድድልሻለሁ አላት። እርስዋም። እስክትሰድድልኝ ድረስ መያዣ ትሰጠኛለህን? አለችው።,ወይቤላ አነ እፌኑ ለኪ ማሕስአ ጠሊ እምውስተ አባግዒነ ወትቤሎ ሀበኒ አኅዘ እስከ ትፌኑ ሊተ ።,"And he said, I will send thee a kid from the flock. And she said, Wilt thou give me a pledge, till thou send it?" +እርሱም። ምን መያዣ ልስጥሽ? አላት። እርስዋም። ቀለበትህን፥ አምባርህን፥ በእጅህ ያለውን በትር አለች። እርሱም ሰጣትና ከእርስዋ ጋር ደረሰ፥ እርስዋም ፀነሰችለት።,ወይቤላ ምንተ እሁበኪ አኅዘ ወትቤሎ ሕልቀተከ ወቆብዐከ ወበትረከ እንተ ውስተ እዴከ ወወሀባ ወቦአ ኀቤሃ ወፀንሰት ።,"And he said, What pledge shall I give thee? And she said, Thy signet, and thy bracelets, and thy staff that is in thine hand. And he gave it her, and came in unto her, and she conceived by him." +እርስዋም ተነሥታ ሄደች፥ መጎናጸፊያዋንም አውልቃ የመበለትነትዋን ልብስ ለበሰች።,ወተንሥአት ወሖረት ወአንበረት ውእተ አልባሲሃ ወለብሰት አልባሰ መበለታ ።,"And she arose, and went away, and laid by her vail from her, and put on the garments of her widowhood." +ይሁዳም መያዣውን ከሴቲቱ እጅ ይቀበል ዘንድ በወዳጁ በዓዶሎማዊው እጅ የፍየሉን ጠቦት ላከላት፤ እርስዋንም አላገኛትም።,ወፈነወ ላቲ ይሁዳ ውእተ ማሕስአ ጠሊ ምስለ ኖላዊሁ አዶላማዊ ከመ ይንሣእ አኅዞ እምኀበ ይእቲ ብእሲት ወኢረከባ ።,"And Judah sent the kid by the hand of his friend the Adullamite, to receive his pledge from the woman's hand: but he found her not." +እርሱም የአገሩን ሰዎች። በኤናይም በመንገድ ዳር ተቀምጣ የነበረች ጋለሞታ ወዴት ናት? ብሎ ጠየቃቸው። እነርሱም። በዚህ ጋለሞታ አልነበረችም አሉት።,ወተስእለ ለሰብአ ውእቱ ብሔር ወይቤ አይቴ ዛቲ ዘማ እንተ ነበረት ውስተ ፍኖት ወይቤልዎ አልቦቱ ዝየሰ ዘማ ።,"Then he asked the men of that place, saying, Where is the harlot, that was openly by the way side? And they said, There was no harlot in this place." +ወደ ይሁዳም ተመልሶ እንዲህ አለው። አላገኘኋትም፤ የአገሩም ሰዎች ደግሞ። ከዚህ ጋለሞታ አልነበረችም አሉኝ።,ወገብአ ኀበ ይሁዳ ወይቤሎ ኢረከብክዋ ወሰብአ ውእቱ��� ብሔር ይቤሉኒ አልቦ ዝየሰ ዘማ ።,"And he returned to Judah, and said, I cannot find her; and also the men of the place said, that there was no harlot in this place." +ይሁዳም። እኛ መዘበቻ እንዳንሆን ትውሰደው፤ እነሆ የፍየሉን ጠቦት ሰደድሁላት፥ አንተም አላገኘሃትም አለ።,ወይቤ ይሁዳ ኅዱግዎ ላቲ አላ ከመ ኢይሥሐቁ ላዕሌነ ፈነውኩ አንሰ ማሕስአሂ ወሶበ ኢረከብካሃሰ ኮነ ።,"And Judah said, Let her take it to her, lest we be shamed: behold, I sent this kid, and thou hast not found her." +እንዲህም ሆነ፤ ከሦስት ወር በኋላ ለይሁዳ። ምራትህ ትዕማር ሴሰነች፤ ደግሞም በዝሙት እነሆ ፀነሰች ብለው ነገሩት። ይሁዳም። አውጡአትና በእሳት ትቃጠል አለ።,ወእምዝ እምድኅረ ሠለስቱ አውራኅ ዜነውዎ ለይሁዳ ወይቤልዎ ዘመወት ትዕማር መርዓትክሙ ወናሁ ፀንሰት በዝሙት ወይቤ ይሁዳ ያውፅእዋ ወያውዕይዋ ።,"And it came to pass about three months after, that it was told Judah, saying, Tamar thy daughter in law hath played the harlot; and also, behold, she is with child by whoredom. And Judah said, Bring her forth, and let her be burnt." +እርስዋም ባወጡአት ጊዜ ወደ አማትዋ እንዲህ ብላ ላከች። ለዚህ ለባለ ገንዘብ ነው የፀነስሁት፤ ተመልከት፤ ይህ ቀለበት፥ ይህ አምባር፥ ይህ በትር የማን ነው?,ወእንዘ ይወስድዋ ለአከት ኀበ ሐሙሃ ወትቤሎ ዝንቱአ ዘመኑአ ወዘአይኑአ ብእሲአ ዝንቱአ ፅንስአ ወትቤሎ ርኢአ ዘንተአ ቆብዐአ ወዘንተአ በትረአ ።,"When she was brought forth, she sent to her father in law, saying, By the man, whose these are, am I with child: and she said, Discern, I pray thee, whose are these, the signet, and bracelets, and staff." +ይሁዳም አወቀ። ከእኔ ይልቅ እርስዋ እውነተኛ ሆነች፤ ልጄን ሴሎምን አልሰጠኋትምና አለ። ደግሞም አላወቃትም።,ወርእየ ይሁዳ ወይቤ ጸድቅት ትዕማር እምኔየ እስመ ኢወሀብክዋ ሴሎምሃ ወልድየ ወኀደጋ ቀቲሎታ እንከ ወኢደገመ ይሁዳ ቀሪቦታ ።,"And Judah acknowledged them, and said, She hath been more righteous than I; because that I gave her not to Shelah my son. And he knew her again no more." +በመውለጃዋም ጊዜ እነሆ መንታ ልጆች በሆድዋ ነበሩ።,ወኮነ ሶበ ወለደት ወመንታ ሀለወ ውስተ ከርሣ ።,"And it came to pass in the time of her travail, that, behold, twins were in her womb." +ስትወልድም አንዱ እጁን አወጣ፤ አዋላጂቱም ቀይ ፈትል ወስዳ በእጁ አሰረች። ይህ መጀመሪያ ይወጣል አለች።,ወእምዝ ሶበ ትወልድ አውፅአ እዴሁ አሐዱ ወነሥአት መወልድ ወአሰረት ለየ ውስተ እዴሁ ወትቤ ዝንቱ ይቀድም ወፂአ ።,"And it came to pass, when she travailed, that the one put out his hand: and the midwife took and bound upon his hand a scarlet thread, saying, This came out first." +እንዲህም ሆነ፤ እጁን በመለሰ ጊዜ እነሆ ወንድሙ ወጣ፤ እርስዋም። ለምን ጥስህ ወጣህ? አለች፤ ስሙንም ፋሬስ ብላ ጠራችው።,ወሶበ አሰሰለ እዴሁ ወፅአ እኁሁ ወትቤ ዕፁብ ውእቱ ወሰመየቶ ስሞ ፋሬስ ።,"And it came to pass, as he drew back his hand, that, behold, his brother came out: and she said, How hast thou broken forth? this breach be upon thee: therefore his name was called Pharez." +ከእርሱም በኋላ ቀይ ፈትል በእጁ ያለበት ወንድሙ ወጣ፤ ስሙም ዛራ ተባለ። a,ወእምድኅሬሁ ወፅአ እኁሁኒ ወዝክቱሂ ዘውስተ እዴሁ ለይ ሰመየት ስሞ ዛራ ።,"And afterward came out his brother, that had the scarlet thread upon his hand: and his name was called Zarah." +ዮሴፍ ግን ወደ ግብፅ ወረደ፤ የፈርዖን ጃንደረባ የዘበኞቹም አለቃ የሚሆን የግብፅ ሰው ጲጥፋራ ወደ ግብፅ ካወረዱት ከእስማኤላውያን እጅ ገዛው።,ወዮሴፍሰ ወረደ ብሔረ ግብጽ ወተሣየጦ ጴጤፌራ ኅጽው ለፈርዖን ሊቀ መበስላኒሁ ውእቱ ብእሲ ግብጻዊ እምኀበ እስማኤላውያን ነሥኦ ወእምኀበ እለ አውረድዎ ህየ ።,"And Joseph was brought down to Egypt; and Potiphar, an officer of Pharaoh, captain of the guard, an Egyptian, bought him of the hands of the Ishmeelites, which had brought him down thither." +እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ነበረ፥ ሥራውም የተከናወነለት ሰው ሆነ፤ በግብፃዊው ጌታውም ቤት ነበረ���,ወሀሎ እግዚአብሔር ምስለ ዮሴፍ ወኮነ ብእሴ ብፁዐ ወተሠይመ ላዕለ ቤተ እግዚኡ ።,"And the LORD was with Joseph, and he was a prosperous man; and he was in the house of his master the Egyptian." +ጌታውም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር እንዳለ፥ እርሱ የሚሠራውንም ሁሉ እግዚአብሔር በእጁ እንዲያከናውንለት አየ።,ወሶበ ርእየ ከመ ሀሎ እግዚአብሔር ምስሌሁ ወኵሎ ዘገብረ ይሴርሖ እግዚአብሔር በእደዊሁ ፤,"And his master saw that the LORD was with him, and that the LORD made all that he did to prosper in his hand." +ዮሴፍም በጌታው ፊት ሞገስን አገኘ፥ እርሱንም ያገለግለው ነበር፤ በቤቱም ላይ ሾመው፥ ያለውንም ሁሉ በእጁ ሰጠው።,ወረከበ ዮሴፍ ሞገሰ በቅድመ እግዚኡ እስመ ያሠምሮ ወሤሞ ለኵሉ ቤቱ ወአወፈዮ ኵሎ ዘቦ ለዮሴፍ ወአግብኦ ።,"And Joseph found grace in his sight, and he served him: and he made him overseer over his house, and all that he had he put into his hand." +እንዲህም ሆነ፤ በቤቱ ባለውም ሁሉ ላይ ከሾመው በኋላ እግዚአብሔር የግብፃዊውን ቤት ስለ ዮሴፍ ባረከው፤ የእግዚአብሔር በረከት በውጪም በግቢም ባለው ሁሉ ላይ ሆነ።,ወእምዝ እምድኅረ ተሠይመ ላዕለ ኵሉ ቤቱ ባረኮ እግዚአብሔር ለውእቱ ግብጻዊ በእንተ ዮሴፍ ወኮነ በረከተ እግዚአብሔር ላዕሌሁ ወኵሉ ንዋዩ ዘሐቅሉ ወዘሀገሩ ።,"And it came to pass from the time that he had made him overseer in his house, and over all that he had, that the LORD blessed the Egyptian's house for Joseph's sake; and the blessing of the LORD was upon all that he had in the house, and in the field." +ያለውንም ሁሉ ለዮሴፍ አስረከበ፤ ከሚበላውም እንጀራ በቀር ምንም የሚያውቀው አልነበረም። የዮሴፍም ፊቱ መልከ መልካምና ውብ ነበረ።,ወአግብአ ኵሎ ዘቦ ውስተ እዴሁ ለዮሴፍ ወአልቦ ዘያአምር ውእቱሰ ዘሀሎ ንዋዮ ዘእንበለ እክለ ዘይበልዕ ወሠናይ ውእቱ ዮሴፍ ወለሓይ ራእየ ገጹ ጥቀ ።,"And he left all that he had in Joseph's hand; and he knew not ought he had, save the bread which he did eat. And Joseph was a goodly person, and well favoured." +ከዚህም በኋላ እንዲህ ሆነ፤ የጌታው ሚስት በዮሴፍ ላይ ዓይንዋን ጣለች። ከእኔም ጋር ተኛ አለችው።,ወኮነ እምድኅረ ዝንቱ ነገር ወደየት አዕይንቲሃ ላዕለ ዮሴፍ ብእሲተ እግዚኡ ወትቤሎ ስክብ ምስሌየ ።,"And it came to pass after these things, that his master's wife cast her eyes upon Joseph; and she said, Lie with me." +እርሱም እንቢ አለ፥ ለጌታውም ሚስት እንዲህ አላት። እነሆ ጌታዬ በቤቱ ያለውን ምንም ምን የሚያውቀው የለም፥ ያለውንም ሁሉ ለእኔ አስረክቦኛል፤,ወአበያ ወይቤላ እግዚእየ አግብአ ኵሎ ዘቦ ውስተ እዴየ ወአልቦ ዘያአምር ዘውስተ ቤቱ ወኢምንተኒ ፤,"But he refused, and said unto his master's wife, Behold, my master wotteth not what is with me in the house, and he hath committed all that he hath to my hand;" +ለዚህ ቤት ከእኔ የሚበልጥ ሰው የለም፤ ሚስቱ ስለ ሆንሽ ከአንቺም በቀር ያልሰጠኝ ነገር የለም፤ እንዴት ይህን ትልቅ ክፉ ነገር አደርጋለሁ? በእግዚአብሔር ፊት እንዴት ኃጢአትን እሠራለሁ?,ወአልቦ ዘሀሎ ውስተዝ ቤት ዘኢኮነ ብውሐ ሊተ ዘእንበሌኬ እስመ ብእሲቱ አንቲ ወእፎ እንከ እግበሮ ለዝንቱ ነገር እኩይ ።,"There is none greater in this house than I; neither hath he kept back any thing from me but thee, because thou art his wife: how then can I do this great wickedness, and sin against God?" +ይህንም ነገር በየዕለቱ ለዮሴፍ ትነግረው ነበር፤ እርሱም ከእርስዋ ጋር ይተኛ ዘንድ ከእርስዋም ጋር ይሆን ዘንድ አልሰማትም።,ወትትናገሮ ክመ እንተ ጸብሐት ለዮሴፍ ወየአብያ ሰኪበ ምስሌሃ ወቀሪቦታ ።,"And it came to pass, as she spake to Joseph day by day, that he hearkened not unto her, to lie by her, or to be with her." +እንዲህም ሆነ፤ በዚያን ጊዜ ሥራውን እንዲሠራ፤ ወደ ቤቱ ገባ፤ በቤትም ውስጥ ከቤት ሰዎች ማንም አልነበረም።,ወኮነ በአሐቲ ዕለት ቦአ ዮሴፍ ውስተ ቤት ይግበር ግብሮ ወአልቦ ዘሀሎ ሰብእ ውስተ ቤት ውስጠ ።,"And it came to pass about this time, that Joseph went into the house to do his business; and there was none of the men of the house there within." +ከእኔ ጋር ተኛ ስትል ልብሱን ተጠማጥማ ያዘች፤ እርሱም ልብሱን በእጅዋ ትቶላት ሸሸ ወደ ውጭም ወጣ።,ወአኀዘት ልብሶ ወትቤሎ ነዓ ስክብ ምስሌየ ወኀደገ አልባሲሁ ውስተ እዴሃ ወጐየ ወወፅአ አፍአ ።,"And she caught him by his garment, saying, Lie with me: and he left his garment in her hand, and fled, and got him out." +እንዲህም ሆነ፤ ልብሱን ትቶ ወደ ውጭ እንደ ሸሸ ባየች ጊዜ፥,ወሶበ ርእየት ከመ ወፅአ ወኀደገ አልባሲሁ ውስተ እዴሃ ፤,"And it came to pass, when she saw that he had left his garment in her hand, and was fled forth," +የቤትዋን ሰዎች ወደ እርስዋ ጠርታ እንዲህ ብላ ነገረቻቸው። እዩ፤ ዕብራዊው ሰው በእኛ እንዲሣለቅ አግብቶብናል፤፤ እርሱ ከእኔ ጋር ሊተኛ ወደ እኔ ገባ፥ እኔም ድምፄን ከፍ አድርጌ ጮኽሁ፤,ጸውዐቶሙ ለእለ ሀለዉ ውስተ ቤት ወትቤሎሙ ምንተ አምጻእክሙ ላዕሌየ ርእዩ ዘገብረ ለዕሌየ ገብረ ዕብራዊ ከመ ይሳለቅ ላዕሌየ ቦአ ኀቤየ ወይቤለኒ ስክቢ ምስሌየ ወጸራኅኩ በዐቢይ ቃል ።,"That she called unto the men of her house, and spake unto them, saying, See, he hath brought in an Hebrew unto us to mock us; he came in unto me to lie with me, and I cried with a loud voice:" +ድምፄንም ከፍ አድርጌ እንደ ጮኽሁ ቢሰማ ልብሱን በእኔ ዘንድ ጥሎ ሸሸ ወደ ውጭም ወጣ።,ወሶበ ሰምዐ ከመ አላዐልኩ ቃልየ ወጸራኅኩ ኀደገ አልባሲሁ ወጐየ አፍአ ።,"And it came to pass, when he heard that I lifted up my voice and cried, that he left his garment with me, and fled, and got him out." +ጌታው ወደ ቤቱ እስኪገባ ድረስም ልብሱን ከእርስዋ ዘንድ አኖረች።,ወኀደገት አልባሲሁ ኀቤሃ እስከ አመ ይመጽእ እግዚኡ ውስተ ቤቱ ።,"And she laid up his garment by her, until his lord came home." +ይህንም ነገር እንዲህ ብላ ነገረችው። ያገባህልን ዕብራዊው ባሪያ ሊሣለቅብኝ ወደ እኔ ገባ፤,ወነገረቶ ዘንተ ነገረ ወትቤሎ ቦአ ኀቤየ ገብርከ ዕብራዊ ወይቤለኒ ዘአምጻእከ ላዕሌነ ይሳለቅ ዲቤነ እስከብ ምስሌኪ ይቤለኒ ።,"And she spake unto him according to these words, saying, The Hebrew servant, which thou hast brought unto us, came in unto me to mock me:" +እኔም ድምፄን ከፍ አድርጌ ስጮኽ ልብሱን በእጄ ተወና ወደ ውጭ ሸሸ።,ወሶበ ሰምዐ ከመ አላዐልኩ ቃልየ ወጸራኅኩ ኀደገ አልባሲሁ ወጐየ አፍአ ።,"And it came to pass, as I lifted up my voice and cried, that he left his garment with me, and fled out." +ጌታውም። ባሪያህ እንዲህ አደረገኝ ብላ የነገረችውን የሚስቱን ቃል በሰማ ጊዜ እጅግ ተቆጣ።,ወሶበ ሰምዐ እግዚኡ ነገረ ብእሲቱ ዘትቤሎ ከመዝ ረሰየኒ ገብርከ ዕብራዊ ተምዕዐ መዐተ ዐቢየ ።,"And it came to pass, when his master heard the words of his wife, which she spake unto him, saying, After this manner did thy servant to me; that his wrath was kindled." +የዮሴፍም ጌታ ወሰደው፥ የንጉሡ እስረኞችም ወደሚታሰሩበት ስፍራ ወደ ግዞት ቤት አገባው፤ ከዚያም በግዞት ነበረ።,ወነሥኦ ለዮሴፍ ወአንበሮ ውስተ ቤተ ሞቅሕ ኀበ ይነብሩ እለ ሞቅሐ ንጉሥ ውስተ ምውዓል ።,"And Joseph's master took him, and put him into the prison, a place where the king's prisoners were bound: and he was there in the prison." +እግዚአብሔርም ከዮሴፍ ጋር ነበረ ምሕረትንም አበዛለት፥ በግዞት ቤቱም አለቃ ፊት ሞገስን ሰጠው።,ወሀለወ እግዚአብሔር ምሰለ ዮሴፍ ወከዐወ ላዕሌሁ ምሕረቶ ወወሀቦ ሞገሰ በኀበ ሊቀ ዐቀብተ ሞቅሕ ።,"But the LORD was with Joseph, and shewed him mercy, and gave him favour in the sight of the keeper of the prison." +የግዞት ቤቱም አለቃ በግዞት ያሉትን እስረኞች ሁሉ በዮሴፍ እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ በዚያም የሚደረገው ነገር ሁሉ እርሱ የሚያደርገው ነበረ።,ወአወፈዮ ለዮሲፍ ኵሎ ቤተ ሞቅሕ ፤,"And the keeper of the prison committed to Joseph's hand all the prisoners that were in the prison; and whatsoever they did there, he was the doer of it." +የግዞት ቤቱም አለቃ በእጁ ያለውን ነገር ከቶ አላሰበም፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ነበረና፤ የሚያደርገውንም ሁሉ እግዚአብሔር ያቀናለት ነበር።,ወአልቦ ዘያአምር ኵሎ ዘይትገበር በቤተ ሞቅሕ ሊቀ ዐቀብተ ሞቅሕ ወኢምንተኒ እስመ ኀደገ ሎቱ ኵሎ ለዮሴፍ እስመ እግዚአብሔር ሀሎ ምስሌሁ ወኵሎ ዘገብረ ይሴርሖ እግዚአብሔር በእዴሁ ።,"The keeper of the prison looked not to any thing that was under his hand; because the LORD was with him, and that which he did, the LORD made it to prosper." +ምድርም ሁሉ በአንድ ቋንቋና በአንድ ንግግር ነበረች።,ወአሐዱ ነገሩ ለኵሉ ዓለም ወአሐዱ ቀሉ ።,"And the whole earth was of one language, and of one speech." +ከምሥራቅም ተነሥተው በሄዱ ጊዜ በሰናዖር ምድር አንድ ሜዳ አገኙ፤ በዚያም ተቀመጡ።,ወኮነ እምድኅረ ተንሥኡ እምጽባሕ ረከቡ ገዳመ በምድረ ሰናአር ወኀደሩ ህየ ።,"And it came to pass, as they journeyed from the east, that they found a plain in the land of Shinar; and they dwelt there." +እርስ በርሳቸውም። ኑ፥ ጡብ እንሥራ፥ በእሳትም እንተኵሰው ተባባሉ። ጡቡም እንደ ድንጋይ ሆነላቸው፤ የምድርም ዝፋት እንደ ጭቃ ሆነችላቸው።,ወተባሀሉ አሐዱ ምስለ ካልኡ ንዑ ንጥፋሕ ግንፋለ ወናብስሎ በእሳት ወኮኖሙ ግንፋሎሙ እብነ ወፒሳ ጽቡሮሙ ።,"And they said one to another, Go to, let us make brick, and burn them throughly. And they had brick for stone, and slime had they for morter." +እንዲህም። ኑ ለእኛ ከተማና ራሱ ወደ ሰማይ የሚደርስ ግንብ እንሥራ፤ በምድር ላይ ሳንበተንም ስማችንን እናስጠራው አሉ።,ወተባሀሉ ንዑ ንንድቀ ሀገረ ወማኅፈደ ዘይበጽሕ ርእሱ ውስተ ሰማይ ወንግበር ለነ ስመ እንበለ ንዘረው ውስተ ኵሉ ገጸ ምድር ።,"And they said, Go to, let us build us a city and a tower, whose top may reach unto heaven; and let us make us a name, lest we be scattered abroad upon the face of the whole earth." +እግዚአብሔርም የአዳም ልጆች የሠሩትን ከተማና ግንብ ለማየት ወረደ።,ወወረደ እግዚአብሔር ይርአይ ውስተ ሀገሮሙ ከመ ይርአይ ውእተ ማኅፈደ ዘነደቁ እጓለ እመሕያው ።,"And the LORD came down to see the city and the tower, which the children of men builded." +እግዚአብሔርም አለ። እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፥ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም።,ወይቤ እግዚአብሔር ናሁ አሐዱ ዘመድ ውእቱ ኵሉ ውአሐዱ ነገሩ ወከመዝ አኀዙ ይግበሩ ወኢየኀድጉ ይእዜኒ ገቢረ ዘሐለዩ ።,"And the LORD said, Behold, the people is one, and they have all one language; and this they begin to do: and now nothing will be restrained from them, which they have imagined to do." +ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።,ንዑ ንረድ ወንክዐዎ ለነገሮሙ ከመ ኢይሳምዑ ነገሮሙ አሐዱ ምስለ ካልኡ ።,"Go to, let us go down, and there confound their language, that they may not understand one another's speech." +እግዚአብሔርም ከዚያ በምድር ሁሉ ላይ በተናቸው፤ ከተማይቱንም መሥራት ተዉ።,ወዘረዎሙ እግዚአብሔር ውስተ ገጸ ኵሉ ምድር ወኀደጉ እንከ ነዲቆታ ለይእቲ ሀገር ወለውእቱ ማኅፈድ ።,So the LORD scattered them abroad from thence upon the face of all the earth: and they left off to build the city. +ስለዚህም ስምዋ ባቢሎን ተባለ፥ እግዚአብሔር በዚያ የምድርን ቋንቋ ሁሉ ደባልቋልና፤ ከዚያም እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ላይ እነርሱን በትኖአቸዋል።,ወበእንተ ዝንቱ ተሰምየ ስማ ዝሩት እስመ በህየ ዘረዎሙ ለነገረ ኵሉ በሐውርት እግዚአብሔር ዘረዎ ለነገሮሙ ወበህየ ዘረዎሙ እግዚአብሔር ለአሕዛብ ውስተ ገጸ ኵሉ ምድር ።,Therefore is the name of it called Babel; because the LORD did there confound the language of all the earth: and from thence did the LORD scatter them abroad upon the face of all the earth. +የሴም ትውልድ ይህ ነው። ሴም የመቶ ዓመት ሰው ነበረ፥ አርፋክስድንም ከጥፋት ውኃ በኋላ በሁለተኛው ዓመት ወለደ።,ወከመዝ ውእቱ ልደቱ ለሴም ምእት ዓም ሎቱ እምአመ ተወልደ አመ ይወልዶ ለአርፋክሳድ ወካልእ ዓም እምድኅረ አይኅ ።,"These are the generations of Shem: Shem was an hundred years old, and begat Arphaxad two years after the flood:" +ሴምም አርፋክስድን ከወለደ በኋላ አምስት መቶ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፤ ሞተም።,ወሐይወ ሴም እምድኅረ ወለዶ ለአርፋክሳድ ፭፻ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ወሞተ ።,"And Shem lived after he begat Arphaxad five hundred years, and begat sons and daughters." +አርፋክስድም መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ ቃይንምንም ወለደ፤,ወሐይወ አርፋክሳድ ፻፴፭ዓመተ ወወለዶ ለቃያናን,"And Arphaxad lived five and thirty years, and begat Salah:" +አርፋክስድም ቃይንምን ከወለደ በኋላ አራት መቶ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፤ ሞተም። ቃይንምም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ሳላንም ወለደ፤ ቃይንምም ሳላን ከወለደ በኋላ ሶስት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፤ ሞተም።,ወሐይወ አርፋክሳድ እምድኅረ ወለዶ ለቃያናን ፬፻ወ፴ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ወሞተ ። ወሐይወ ቃያናን ፻፴ዓመተ ወወለዶ ለሳላ ። ወሐይወ ቃያናን እምድኅረ ወለዶ ለሳላ ፬፻ወ፴ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ወሞተ ።,"And Arphaxad lived after he begat Salah four hundred and three years, and begat sons and daughters." +ሳላም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ዔቦርንም ወለደ፤,ወሐይወ ሳላ ፻፴ዓመተ ወወለዶ ለኤቤር ።,"And Salah lived thirty years, and begat Eber:" +ሳላም ዔቦርን ከወለደ በኋላ ሦስት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፤ ሞተም።,ወእምድኅረ ወለዶ ለኤቤር ሐይወ ፫፻፴ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ወሞተ ።,"And Salah lived after he begat Eber four hundred and three years, and begat sons and daughters." +ዔቦርም መቶ ሠላሳ አራት ዓመት ኖረ፥ ፋሌቅንም ወለደ፤,ወሐይወ ኤቤር ፻፴፬ዓመተ ወወለዶ ለፋሌቅ ።,"And Eber lived four and thirty years, and begat Peleg:" +ዔቦርም ፋሌቅን ከወለደ በኋላ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፤ ሞተም።,ወሐይወ ኤቤር እምድኅረ ወለዶ ለፋሌቅ ፪፻ወ፸ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ወሞተ ።,"And Eber lived after he begat Peleg four hundred and thirty years, and begat sons and daughters." +ፋሌቅም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ራግውንም ወለደ፤,ወሐይወ ፋሌቅ ፻፴ዓመተ ወወለዶ ለራጋው ።,"And Peleg lived thirty years, and begat Reu:" +ራግውንም ከወለደ በኋላ ፋሌቅ ሁለት መቶ ዘጠኝ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፤ ሞተም።,ወሐይወ ፋሌቅ እምድኅረ ወለዶ ለራጋው ፪፻ወ፱ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ወሞተ ።,"And Peleg lived after he begat Reu two hundred and nine years, and begat sons and daughters." +ራግውም መቶ ሠላሳ ሁለት ዓመት ኖረ፥ ሴሮሕንም ወለደ፤,ወሐይወ ራጋው ፻፴፪ዓመተ ወወለዶ ለሴሮኅ ።,"And Reu lived two and thirty years, and begat Serug:" +ራግውም ሴሮሕን ከወለደ በኋላ ሁለት መቶ ሰባት ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፤ ሞተም።,ወሐይወ ራጋው እምድኅረ ወለዶ ለሴሮኅ ፪፻ወ፯ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ወሞተ ።,"And Reu lived after he begat Serug two hundred and seven years, and begat sons and daughters." +ሴሮሕም መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ናኮርንም ወለደ፤,ወሐይወ ሴሮኅ ፻፴፭ዓመተ ወወለዶ ለናኮር ።,"And Serug lived thirty years, and begat Nahor:" +ናኮርንም ከወለደ በኋላ ሴሮሕ ሁለት መቶ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፤ ሞተም።,ወሐይወ ሴሮኅ እምድኅረ ወለዶ ለናኮር ፪፻ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ወሞተ ።,"And Serug lived after he begat Nahor two hundred years, and begat sons and daughters." +ናኮርም መቶ ዘጠኝ ዓመት ኖረ፥ ታራንም ወለደ፤,ወሐይወ ናኮር ፸ወ፱ዓመተ ወወለዶ ለታራ ።,"And Nahor lived nine and twenty years, and begat Terah:" +ታራንም ከወለደ በኋላ ናኮር መቶ ሃያ ዘጠኝ ዓመት ኖረ፥ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ፤ ሞተም።,ወሐይወ ናኮር እምድኅረ ወለዶ ለታራ ፻፳፱ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ወሞተ ።,"And Nahor lived after he begat Terah an hundred and nineteen years, and begat sons and daughters." +ታራም መቶ ዓመት ኖረ፥ አብራምንና ናኮርን ሐራንንም ወለደ።,ወሐይወ ታራ ፸ዓመተ ውወለዶ ለአብራም ወለናኮር ወለአራን ።,"And Terah lived seventy years, and begat Abram, Nahor, and Haran." +የታራም ትውልድ እነሆ ይህ ነው። ታራ አብራምንና ናኮርን ሐራንንም ወለደ፤ ሐራንም ሎጥን ወለደ።,ወአሪን ወለዶ ለሎጥ ።,"Now these are the generations of Terah: Terah begat Abram, Nahor, and Haran; and Haran begat Lot." +ሐራንም በተወለደበት አገር በከለዳውያን ዑር በአባቱ በታራ ፊት ሞተ።,ወሞተ አራን በኀበ ታራ አቡሁ በምድር እንተ በውስቴታ ተወልደ በምድረ ከላዴዎን ።,"And Haran died before his father Terah in the land of his nativity, in Ur of the Chaldees." +አብራምና ናኮርም ሚስቶችን አገቡ፤ የአብራም ሚስት ስምዋ ሦራ ነው፤ የናኮር ሚስት የሐራን ልጅ ሚልካ ናት፤ ሐራንም የሚልካና የዮስካ አባት ነው።,ወነሥኡ አብራም ወናኮር አንስቲያ ሎሙ ወስማ ለብእሲተ አብራም ሶራ ወለብእሲተ ናኮር ሜልካ ወለተ አራን አበ ሜልካ ወአበ ዮስካ ።,"And Abram and Nahor took them wives: the name of Abram's wife was Sarai; and the name of Nahor's wife, Milcah, the daughter of Haran, the father of Milcah, and the father of Iscah." +ሦራም መካን ነበረች፤ ልጅ አልነበራትም።,ወሶራሰ መካን ይእቲ ወኢትወልድ ።,But Sarai was barren; she had no child. +ታራም ልጁን አብራምንና የልጅ ልጁን የሐራንን ልጅ ሎጥን የልጁንም የአብራምን ሚስት ምራቱን ሦራን ወሰደ፤ ከእርሱም ጋር ወደ ከነዓን ምድር ይሄዱ ዘንድ ከከለዳውያን ዑር ወጡ፤ ወደ ካራንም መጡ፥ ከዚያም ተቀመጡ።,ወነሥኦሙ ተራ ለአብራም ወልዶ ወለሎጥ ወልደ አራን ወልደ እኁሁ ወለሶራ መርዓቶሙ ብእሲተ አብራም ወልዱ ወአውጽኦሙ እምነ ምድረ ከላዴዎን ከመ ይሑሩ ምድረ ከናአን ወሶበ በጽሑ ካራን ኀደሩ ህየ ።,"And Terah took Abram his son, and Lot the son of Haran his son's son, and Sarai his daughter in law, his son Abram's wife; and they went forth with them from Ur of the Chaldees, to go into the land of Canaan; and they came unto Haran, and dwelt there." +የታራም ዕድሜ ሁለት መቶ አምስት ዓመት ሆነ፤ ታራም በካራን ሞተ።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለታራ በካራን ፪፻ወ፭ዓመተ ወሞተ ተራ በካራን ።,And the days of Terah were two hundred and five years: and Terah died in Haran. +እግዚአብሔርም ኖኅንና ልጆቹን ባረካቸው እንዲህም አላቸው። ብዙ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት።,ወባረኮ እግዚአብሔር ለኖኅ ወለደቂቁ ወይቤሎሙ ብዝኁ ወተባዝኁ ወምልእዋ ለምድር ወኰንንዋ ።,"And God blessed Noah and his sons, and said unto them, Be fruitful, and multiply, and replenish the earth." +አስፈሪነታችሁና አስደንጋጭነታችሁ በምድር አራዊት፥ በሰማይም ወፎች፥ በምድር ላይ በሚንቀሳቀሱትም፥ በባሕር ዓሦችም ሁሉ ላይ ይሁን፤ እነርሱም በእጃችሁ ተሰጥተዋል።,ወይፍራህክሙ ወይርዐድ እምኔክሙ ኵሉ አራዊተ ገዳም ወአዕዋፈ ሰማይ ወዘይትኀወሥ ዲበ ምድር ወዓሣቲ ባሕር ወወሀብኩክሙ ውስተ እዴክሙ ።,"And the fear of you and the dread of you shall be upon every beast of the earth, and upon every fowl of the air, upon all that moveth upon the earth, and upon all the fishes of the sea; into your hand are they delivered." +ሕይወት ያለው ተንቀሳቃሽ ሁሉ መብል ይሁናችሁ፤ ሁሉን እንደ ለመለመ ቡቃያ ሰጠኋችሁ።,ይኩን ኵሉ ዘይትሐወስ ዘሕያው ለክሙ ይኩንክሙ መብልዐ ከመ ኀመልማለ ሣዕር ወሀብኩክሙ ኵሎ ።,Every moving thing that liveth shall be meat for you; even as the green herb have I given you all things. +ነገር ግን ነፍሱ ደሙ ያለችበትን ሥጋ አትብሉ፤,ወባሕቱ ሥጋ ዘቦ ደመ ነፍስ ኢትብልዑ ።,"But flesh with the life thereof, which is the blood thereof, shall ye not eat." +ነፍሳችሁ ያለችበትን ደማችሁን በእርግጥ እሻዋለሁ፤ ከአራዊት ሁሉ እጅ እሻዋለሁ፤ ከሰውም እጅ፥ ከሰው ወንድም እጅ፥ የሰውን ነፍስ እሻለሁ።,እስመ ደም ነፍስክሙኒ ወእትኃሠሥ እምኵሉ አራዊት እትኃሠሥ ወእምነ ኵሉ እደ ሰብእ ወእኁሁ ወእትኃሠሥ ለኵሉ ነፍሰ እጓ�� እመሕያው ።,"And surely your blood of your lives will I require; at the hand of every beast will I require it, and at the hand of man; at the hand of every man's brother will I require the life of man." +የሰውን ደም የሚያፈስስ ሁሉ ደሙ ይፈስሳል፤ ሰውን በእግዚአብሔር መልክ ፈጥሮታልና።,ዘከዐወ ደመ ሰብእ ህየንተ ደመ ዝክቱ ይትከዐው ደሙ እስመ በአምሳለ እግዚአብሔር ገበርክዎ ለሰብእ ።,"Whoso sheddeth man's blood, by man shall his blood be shed: for in the image of God made he man." +እናንተም ብዙ፥ ተባዙ፤ በምድር ላይ ተዋለዱ፥ እርቡባትም።,ወአንትሙሰ ብዝኁ ወተባዝኁ ወምልእዋ ለምድር ወብዝኁ ላዕሌሃ ።,"And you, be ye fruitful, and multiply; bring forth abundantly in the earth, and multiply therein." +እግዚአብሔርም ለኖኅና ለልጆቹ እንዲህ ብሎ ተናገረ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኖኅ ወለውሉዱ ምስሌሁ እንዘ ይብል ።,"And God spake unto Noah, and to his sons with him, saying," +እኔም እነሆ ቃል ኪዳኔን ከእናንተና በኋላ ከሚመጣው ከዘራችሁ ጋር አቆማለሁ፤,ናሁ አነ እሁብ ኪዳነ ምስሌክሙ ዲበ ምድር ምስሌክሙ ወለዘርእክሙ እምድኅሬክሙ ፤,"And I, behold, I establish my covenant with you, and with your seed after you;" +ከእናንተ ጋር ላሉትም ሕያው ነፍስ ላላቸው ሁሉ፥ ከእናንተ ጋር ከመርከብ ለወጡት ለወፎች፥ ለእንስሳትም ለምድር አራዊትም ሁሉ፥ ለማንኛውም ለምድር አራዊት ሁሉ ይሆናል።,ለኵሉ ነፍሰ ሕያው እንተ ምስሌክሙ ወእምነ አዕዋፍ ወእንስሳ ወኵሉ አራዊተ ምድር ዘምስሌክሙ ዘወፅአ እምውስተ ታቦት ።,"And with every living creature that is with you, of the fowl, of the cattle, and of every beast of the earth with you; from all that go out of the ark, to every beast of the earth." +ቃል ኪዳኔንም ለእናንተ አቆማለሁ፤ ሥጋ ያለውም ሁሉ ዳግመኛ በጥፋት ውኃ አይጠፋም፤ ምድርንም ለማጥፋት ዳግመኛ የጥፋት ውኃ አይሆንም።,ኣቀውም ኪዳንየ ምስሌክሙ ወኢይመውት እንከ ኵሉ ዘሥጋ በማየ አይኅ ወኢያመጽእ እንከ ማየ አይኅ ለአማስኖ ኵሉ ምድር ።,And I will establish my covenant with you; neither shall all flesh be cut off any more by the waters of a flood; neither shall there any more be a flood to destroy the earth. +እግዚአብሔርም አለ። በእኔና በእናንተ መካከል፥ ከእናንተም ጋር ባለው በሕያው ነፍስ ሁሉ መካከል፥ ለዘላለም የማደርገው የቃል ኪዳን ምልክት ይህ ነው፤,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኖኅ ዝንቱ ውእቱ ትእምርተ ኪዳንየ ዘእሁበክሙ አነ ማእከሌየ ወማእከሌክሙ ወማእከለ ነፍሰ ሕይወት እንተ ሀለወት ምስሌክሙ ለትውልድ ዘለዓለም ።,"And God said, This is the token of the covenant which I make between me and you and every living creature that is with you, for perpetual generations:" +ቀስቴን በደመና አድርጌአለሁ፥ የቃል ኪዳኑም ምልክት በእኔና በምድር መካከል ይሆናል።,ወቀስትየ እሠይም ውስተ ደመናት ወትከውን ተኣምረ ኪዳንየ ማእከሌየ ወማእከለ ኵሉ ምድር ።,"I do set my bow in the cloud, and it shall be for a token of a covenant between me and the earth." +በምድር ላይ ደመናን በጋረድሁ ጊዜ ቀስቲቱ በደመናው ትታያለች፤,ወይከውን ሶበ ኣጸልም ደመና ላዕለ ምድር ታስተርኢ ቀስትየ ውስተ ደመና ።,"And it shall come to pass, when I bring a cloud over the earth, that the bow shall be seen in the cloud:" +በእኔና በእናንተ መካከል፥ ሕያው ነፍስ ባለውም ሥጋ ሁሉ መካከል ያለውን ቃል ኪዳኔን አስባለሁ፤ ሥጋ ያለውንም ሁሉ ያጠፋ ዘንድ ዳግመኛ የጥፋት ውኃ አይሆንም።,ወእዜከር እንከ ኪዳንየ ዘሀሎ ማእከሌክሙ ወማእከሌየ ወማእከለ ኵሉ ነፍሰ ሕይወት እንተ ሀለወት ውስተ ኵሉ ዘሥጋ ወኢያመጽእ እንከ ማየ አይኅ ከመ እደመስሶ ለኵሉ ዘሥጋ ።,"And I will remember my covenant, which is between me and you and every living creature of all flesh; and the waters shall no more become a flood to destroy all flesh." +ቀስቲቱም በደመና ትሆናለች፤ በእኔና በምድር ላይ በሚኖር ሥጋ ባለው በሕያው ነፍስ ሁሉ መካከል ያለውን የዘላለም ቃል ኪዳን ለማሰብ አያታለሁ።,ወትወፅእ ቀስትየ ��ስተ ደመና ወእሬእያ ከመ እዘከር ኪዳንየ ዘለዓለም ዘማእከለ እግዚአብሔር ወማእከለ ኵሉ ዘሥጋ ዘቦ መንፈሰ ሕይወት ዘሀሎ ላዕለ ምድር ።,"And the bow shall be in the cloud; and I will look upon it, that I may remember the everlasting covenant between God and every living creature of all flesh that is upon the earth." +እግዚአብሔርም ኖኅን። በእኔና በምድር ላይ በሚኖር ሥጋ ባለው ሁሉ መካከል ያቆምሁት የቃል ኪዳን ምልክት ይህ ነው አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኖኅ ዝንቱ ውእቱ ትእምርተ ኪዳንየ ዘኣቀውም ማእከሌየ ወማእከሌክሙ ።,"And God said unto Noah, This is the token of the covenant, which I have established between me and all flesh that is upon the earth." +ከመርከብ የወጡት የኖኅ ልጆችም እነዚህ ናቸው፥ ሴም፥ ካም፥ ያፌት፤ ካምም የከነዓን አባት ነው።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቁ ለኖኅ እለ ወፅኡ እምውስተ ታቦት ሴም ወካም ወያፌት ወካምሰ አቡሆሙ ውእቱ ለከናአን ።,"And the sons of Noah, that went forth of the ark, were Shem, and Ham, and Japheth: and Ham is the father of Canaan." +የኖኅ ልጆች እነዚህ ሦስቱ ናቸው፤ ከእነርሱም ምድር ሁሉ ተሞላች።,እሉ ሠለስቱ እሙንቱ ደቂቁ ለኖኅ እለ ተዘርዑ ውስተ ኵሉ ምድር ።,These are the three sons of Noah: and of them was the whole earth overspread. +ኖኅም ገበሬ መሆን ጀመረ፥ ወይንም ተከለ።,ወእምድኅረ አይኅ አኀዘ ኖኅ ይትገበራ ለምድር ወተከለ ዐጸደ ወይን ።,"And Noah began to be an husbandman, and he planted a vineyard:" +ከወይን ጠጁም ጠጣና ሰከረ፤ በድንኳኑም ውስጥ ዕራቁቱን ሆነ።,ወሰትየ እምኔሁ ወሰክረ ወተዐረቅ በውስተ ቤቱ ።,"And he drank of the wine, and was drunken; and he was uncovered within his tent." +የከነዓን አባት ካምም የአባቱን ዕራቁትነት አየ፥ ወደ ውጭም ወጥቶ ለሁለቱ ወንድሞቹ ነገራቸው።,ወርእዮ ከም አቡሆሙ ለከናአን እንዘ ዕራቁ ውእቱ አቡሆሙ ወሠሐቀ ወወጽአ ወነገሮሙ ለክልኤሆሙ አኀዊሁ በአፍአ ።,"And Ham, the father of Canaan, saw the nakedness of his father, and told his two brethren without." +ሴምና ያፌትም ሸማ ወስደው በጫንቃቸው ላይ አደረጉ፥ የኋሊትም ሄደው የአባታቸውን ዕራቁትነት አለበሱ፤ ፊታቸውም ወደ ኋላ ነበረ፥ የአባታቸውንም ዕራቁትነት አላዩም።,ወነሥኡ ሴም ወያፌት ልብሰ ወወደዩ ላዕለ ክልኤሆሙ ዲበ ዘባናቲሆሙ ወሖሩ ድኅራተ ወከደኑ ዕርቃነ አቡሆሙ ወገጾሙ ድኅሬሆሙ አግብኡ ወኢርእዩ ዕርቃነ አቡሆሙ ።,"And Shem and Japheth took a garment, and laid it upon both their shoulders, and went backward, and covered the nakedness of their father; and their faces were backward, and they saw not their father's nakedness." +ኖኅም ከወይን ጠጁ ስካር ነቃ፥ ታናሹ ልጁ ያደረገበትንም አወቀ።,ወሶበ ጽሕወ ኖኅ እምወይኑ አእመረ ኵሎ ዘገብረ ሎቱ ወልዱ ዘይንእስ ።,"And Noah awoke from his wine, and knew what his younger son had done unto him." +እንዲህም አለ። ከነዓን ርጉም ይሁን፤ ለወንድሞቹም የባሪያዎች ባሪያ ይሁን።,ወይቤ ኖኅ ርጉመ ይኩን ከናአን ገብረ ወነባሬ ይኩን ለአኀዊሁ ።,"And he said, Cursed be Canaan; a servant of servants shall he be unto his brethren." +እንዲህም አለ። የሴም አምላክ እግዚአብሔር ይባረክ፥ ከነዓንም ለእነርሱ ባሪያ ይሁን።,ወይቤ ይትባረክ እግዚእ አምላኩ ለሴም ወይኩን ከናአን ገብሮ ።,"And he said, Blessed be the LORD God of Shem; and Canaan shall be his servant." +እግዚአብሔርም ያፌትን ያስፋ፥ በሴምም ድንኳን ይደር፤ ከነዓንም ለእነርሱ ባሪያ ይሁን።,ወለያርሕብ እግዚአብሔር ብሔረ ለያፌት ወይኅድር ውስተ ቤቱ ለሴም ወይኩን ከናአን ገብሮ ።,"God shall enlarge Japheth, and he shall dwell in the tents of Shem; and Canaan shall be his servant." +ኖኅም ከጥፋት ውኃ በኋላ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ።,ወሐይወ ኖኅ እምድኅረ አይኅ ፫፻ወ፶ዓመተ ።,And Noah lived after the flood three hundred and fifty years. +ኖኅም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አምሳ ዓመት ሆነ፤ ሞተም።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለኖኅ ፱ወ፶ዓመተ ወሞተ ።,And all the days of Noah were nine hundred and fifty years: and he died. +አብራምም ከግብፅ ወጣ፤ እርሱና ሚስቱ ለእርሱ የነበረውም ሁሉ ሎጥም ከእርሱ ጋር ወደ አዜብ ወጡ።,ወዐርገ አብራም እምግብጽ ውእቱ ወብእሲቱ ወኵሉ ንዋዩ ወሎጥሂ ምስሌሁ ውስተ አዜብ ።,"And Abram went up out of Egypt, he, and his wife, and all that he had, and Lot with him, into the south." +አብራምም በከብት በብርና በወርቅ እጅግ በለጠገ።,ወአብራምሰ ብፁዕ ጥቀ ወባዕል ፈድፋደ እምእንስሳ ወእምወርቅ ወእምብሩር ።,"And Abram was very rich in cattle, in silver, and in gold." +ከአዜብ ባደረገው በጕዞውም ወደ ቤቴል በኩል ሄደ፤ ያም ስፍራ አስቀድሞ በቤቴልና በጋይ መካከል ድንኳን ተክሎበት የነበረው ነው፤,ወገብአ እምኀበ ወፅአ ውስተ ሐቅል ውስተ ቤቴል ውስተ መካን ኀበ ሀሎ ቀዲሙ ዐጸዱ ማእከለ ቤቴል ወማእከለ ሐጌ ።,"And he went on his journeys from the south even to Bethel, unto the place where his tent had been at the beginning, between Bethel and Hai;" +ያም ስፍራ አስቀድሞ መሠውያ የሠራበት ነው፤ በዚያም አብራም የእግዚአብሔርን ስም ጠራ።,ውስተ መካን ኀበ ገብረ ምሥዋዐ ህየ ቀዲሙ ወጸውዐ አብራም ስመ እግዚአብሔር በህየ ።,"Unto the place of the altar, which he had made there at the first: and there Abram called on the name of the LORD." +ከአብራም ጋር የሄደው ሎጥ ደግሞ የላምና የበግ መንጋ ድንኳንም ነበረው።,ወሎጥኒ ዘሖረ ምስሌሁ ለአብራም አጥረየ አባግዐ ወአልህምተ ወእንስሳ ።,"And Lot also, which went with Abram, had flocks, and herds, and tents." +በአንድነትም ይቀመጡ ዘንድ ምድር አልበቃቸውም የነበራቸው እጅግ ነበረና በአንድነት ሊቀመጡ አልቻሉም።,ወኢአከሎሙ ምድር ከመ ይኅድሩ ኅቡረ ።,"And the land was not able to bear them, that they might dwell together: for their substance was great, so that they could not dwell together." +የአብራምንና የሎጥን መንጎች በሚጠብቁት መካከልም ጠብ ሆነ በዚያም ዘመን ከነዓናውያንና ፌርዛውያን በዚያች ምድር ተቀምጠው ነበር።,ወኮነ ጋእዝ ማእከለ ኖሎት ዘሎጥ ወዘአብራም ወሀለዉ ይእተ አሚረ ሰብአ ከናአን ወፌርዜዎን ኅዱራን ውስተ ይእቲ ምድር ።,And there was a strife between the herdmen of Abram's cattle and the herdmen of Lot's cattle: and the Canaanite and the Perizzite dwelled then in the land. +አብራምም ሎጥን አለው። እኛ ወንድማማች ነንና በእኔና በአንተ በእረኞቼና በእረኞችህ መካከል ጠብ እንዳይሆን እለምንሃለሁ።,ወይቤሎ አብራም ለሎጥ ኢይኩን ጋእዝ ማእከሌከ ወማእከሌየ ወማእከለ ኖሎትከ ወማእከለ ኖሎትየ እስመ አኀው ንሕነ ።,"And Abram said unto Lot, Let there be no strife, I pray thee, between me and thee, and between my herdmen and thy herdmen; for we be brethren." +ምድር ሁሉ በፊትህ አይደለችምን? ከእኔ ትለይ ዘንድ እለምንሃለሁ፤ አንተ ግራውን ብትወስድ እኔ ወደ ቀኝ እሄዳለሁ፤ አንተም ቀኙን ብትወስድ እኔ ወደ ግራ እሄዳለሁ።,ወናሁ ኵላ ምድር ቅድሜከ ይእቲ ተሌለይ እምኔየ እማእኮ የማነ አንተ ወአነ ፀጋመ ወእማእከ አንተ ፀጋመ ወአነ የማነ ።,"Is not the whole land before thee? separate thyself, I pray thee, from me: if thou wilt take the left hand, then I will go to the right; or if thou depart to the right hand, then I will go to the left." +ሎጥም ዓይኑን አነሣ፥ በዮርዳኖስ ዙሪያ ያለውንም አገር ሁሉ ውኃ የሞላበት መሆኑን አየ፤ እግዚአብሔር ሰዶምንና ገሞራን ከማጥፋቱ አስቀድሞ እስከ ዞዓር ድረስ እንደ እግዚአብሔር ገነት በግብፅ ምድር አምሳል ነበረ።,ወአልዐለ ሎጥ አዕይንቲሁ ወርእየ ኵሎ አሕቃላቲሁ ለዮርዳንስ ርውይ ውእቱ ኵሉ ምድር ዘእንበለ ይገፍትዖን እግዚአብሔር ለሶዶም ወለጎሞራ ከመ ገነተ እግዚአብሔር ውእቱ ወከመ ምድረ ግብጽ ።,"And Lot lifted up his eyes, and beheld all the plain of Jordan, that it was well watered every where, before the LORD destroyed Sodom and Gomorrah, even as the garden of the LORD, like the land of Egypt, as thou comest unto Zoar." +ሎጥም በዮርዳኖስ ዙሪያ ያለውን አገር ሁሉ መረጠ፤ ሎጥም ወደ ምሥራቅ ተጓዘ፤ አንዱም ከሌላው እርስ በርሳቸው ተለያዩ።,ወኀርየ ሎቱ ሎጥ ኵሎ አሕቃላተ ዮርዳንስ ወግዕዘ ሎጥ እመንገለ ሠርቅ ወተሌለዩ አሐዱ ምስለ ካልኡ ።,Then Lot chose him all the plain of Jordan; and Lot journeyed east: and they separated themselves the one from the other. +አብራም በከነዓን ምድር ተቀመጠ ሎጥም በአገሩ ሜዳ ባሉት ከተሞች ተቀመጠ፥ እስከ ሰዶምም ድረስ ድንኳኑን አዘዋወረ።,አብራም ኀደረ ምድረ ከናአን ወሎጥ ኀደረ ውስተ አድያም ወኀደረ ውስተ ሶዶም ።,"Abram dwelled in the land of Canaan, and Lot dwelled in the cities of the plain, and pitched his tent toward Sodom." +የሰዶም ሰዎች ግን ክፉዎችና በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ኃጢአተኞች ነበሩ።,ወሰብአ ሶዶምሰ እኩያን ወኃጥኣን ጥቀ በቅድመ እግዚአብሔር ።,But the men of Sodom were wicked and sinners before the LORD exceedingly. +ሎጥ ከተለየው በኋላም እግዚአብሔር አብራምን አለው። ዓይንህን አንሣና አንተ ካለህበት ስፍራ ወደ ሰሜንና ወደ ደቡብ ወደ ምሥራቅና ወደ ምዕራብ እይ፤,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለአብራም እምድኅረ ተሌለየ እምኔሁ ሎጥ ነጽር በአዕይንቲከ ወርኢ እምነ ዝንቱ መካን ኀበ ሀለውከ ለመንገለ መስዕ ወአዜብ ወሠርቅ ወባሕር ።,"And the LORD said unto Abram, after that Lot was separated from him, Lift up now thine eyes, and look from the place where thou art northward, and southward, and eastward, and westward:" +የምታያትን ምድር ሁሉ ለአንተና ለዘርህ ለዘላለም እሰጣለሁና።,እስመ ኵለንታሃ ለዛቲ ምድር እንተ ትሬኢ ለከ እሁባ ወለዘርእከ እስከ ለዓለም ።,"For all the land which thou seest, to thee will I give it, and to thy seed for ever." +ዘርህንም እንደ ምድር አሸዋ አደርጋለሁ፤ የምድርን አሸዋን ይቈጥር ዘንድ የሚችል ሰው ቢኖር ዘርህ ደግሞ ይቈጠራል።,ወእሬስዮ ለዘርእከ ከመ ኆጻ ባሕር እመቦ ዘይክል ኈልቆ ለኆጻ ባሕር ይኄልቆ ለዘርእከሂ ።,"And I will make thy seed as the dust of the earth: so that if a man can number the dust of the earth, then shall thy seed also be numbered." +ተነሣ በምድር በርዝመትዋም በስፋትዋም ሂድ እርስዋን ለአንተ እሰጣለሁና።,ዕርግ ወዑዳ ለይእቲ ምድር ውስተ ኑኀ ወርሕባ እስመ ለከ እሁባ ።,"Arise, walk through the land in the length of it and in the breadth of it; for I will give it unto thee." +አብራምም ድንኳኑን ነቀለ መጥቶም በኬብሮን ባለው በመምሬ የአድባር ዛፍ ተቀመጠ፤ በዚያም ለእግዚአብሔር መሠውያን ሠራ።,ወግዕዘ አብራም ኀበ ዕፅ እንተ ውስተ ኬብሮን ወነደቀ በህየ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ።,"Then Abram removed his tent, and came and dwelt in the plain of Mamre, which is in Hebron, and built there an altar unto the LORD." +እግዚአብሔርም አብራምን አለው። ከአገርህ ከዘመዶችህም ከአባትህም ቤት ተለይተህ እኔ ወደማሳይህ ምድር ውጣ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለአብራም ፃእ እምነ ምድርከ ወእምነ ዘመድከ ወእምቤተ አቡከ ውስተ ምድር እንተ አነ ኣርእየከ ።,"Now the LORD had said unto Abram, Get thee out of thy country, and from thy kindred, and from thy father's house, unto a land that I will shew thee:" +ታላቅ ሕዝብም አደርግሃለሁ፥ እባርክሃለሁ፥ ስምህንም አከብረዋለሁ፤ ለበረከትም ሁን፤,ወእሬስየከ ሕዝበ ዐቢየ ወእባርከከ ወኣዐቢ ስመከ ወትከውን ቡሩከ ።,"And I will make of thee a great nation, and I will bless thee, and make thy name great; and thou shalt be a blessing:" +የሚባርኩህንም እባርካለሁ፥ የሚረግሙህንም እረግማለሁ፤ የምድር ነገዶችም ሁሉ በአንተ ይባረካሉ።,ወእባርኮሙ ለእለ ይባርኩከ ወእረግሞሙ ለእለ ይረግሙከ ወይትባረክ ኵሉ አሕዛበ ምድር በእንቲአከ ።,"And I will bless them that bless thee, and curse him that curseth thee: and in thee shall all families of the earth be blessed." +አብራምም እግዚአብሔር እንደ ነገረው ሄደ፤ ሎጥም ከእርሱ ጋር ሄደ፤ አብራምም ከካራን በወጣ ጊዜ የሰባ አምስት ዓመት ሰው ነበረ።,ወሖረ አብራም በከመ ይቤሎ እግዚአብሔር ወሖረ ሎጥሂ ምስሌሁ ወአመ ወፅአ አብራም እምነ ካራን ፸ወ፭ክረምቱ ።,"So Abram departed, as the LORD had spoken unto him; and Lot went with him: and Abram was seventy and five years old when he departed out of Haran." +አብራምም ሚስቱን ሦራንና የወንድሙን ልጅ ሎጥን፥ ያገኙትን ከብት ሁሉና በካራን ያገኙአቸውን ሰዎች ይዞ ወደ ከነዓን ምድር ለመሄድ ወጣ፤ ወደ ከነዓንም ምድር ገቡ።,ወነሥኣ አብራም ለሶራ ብእሲቱ ወሎጥሃ ወልደ እኁሁ ወኵሎ ንዋዮሙ ዘአጥረዩ በካራን ወወፅኡ ወሖሩ ምድረ ከናአን ።,"And Abram took Sarai his wife, and Lot his brother's son, and all their substance that they had gathered, and the souls that they had gotten in Haran; and they went forth to go into the land of Canaan; and into the land of Canaan they came." +አብራምም እስከ ሴኬም ስፍራ እስከ ሞሬ የአድባር ዛፍ ድረስ በምድር አለፈ፤ የከነዓን ሰዎችም በዚያን ጊዜ በምድሩ ነበሩ።,ወዖዳ አብራም ለይእቲ ምድር እስከ ሲኬም ኀበ ዕፅ ነዋኅ ወሰብአ ከናአንሰ ሀለዉ ይእተ አሚረ ውስተ ይእቲ ምድር ።,"And Abram passed through the land unto the place of Sichem, unto the plain of Moreh. And the Canaanite was then in the land." +እግዚአብሔርም ለአብራም ተገለጠለትና። ይህችን ምድር ለዘርህ እሰጣለሁ አለው። እርሱም ለተገለጠለት ለእግዚአብሔር በዚያ ስፍራ መሠውያን ሠራ።,ወአስተርአዮ እግዚአብሔር ለአብራም ወይቤሎ ለዘርእከ እሁባ ለዛቲ ምድር ወነደቀ አብራም በህየ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ዘአስተርአዮ ።,"And the LORD appeared unto Abram, and said, Unto thy seed will I give this land: and there builded he an altar unto the LORD, who appeared unto him." +ከዚያም በቤቴል ምሥራቅ ወዳለው ተራራ ወጣ፥ በዚያም ቤቴልን ወደ ምዕራብ ጋይን ወደ ምሥራቅ አድርጎ ድንኳኑን ተከለ፤ በዚያም ለእግዚአብሔር መሠውያን ሠራ የእግዚአብሔርንም ስም ጠራ።,ወግዕዘ እምህየ ውስተ ምድረ ቤቴል ዘመንገለ ሠረቅ ወተከለ ህየ ዐጸደ ውስተ ቤቴል አንጻረ ባሕር ዘመንገለ ሠረቅ ወኀደረ ህየ ወነደቀ በህየ ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር ወጸውዐ ስሞ ።,"And he removed from thence unto a mountain on the east of Bethel, and pitched his tent, having Bethel on the west, and Hai on the east: and there he builded an altar unto the LORD, and called upon the name of the LORD." +አብራምም ከዚያ ተነሣ፥ እየተጓዘም ወደ አዜብ ሄደ።,ወተንሥአ ወሖረ ወግዕዘ አብራም ውስተ ገዳም ከመ ይኅድር ህየ ።,"And Abram journeyed, going on still toward the south." +በምድርም ራብ ሆነ፤ አብራምም በዚያ በእንግድነት ይቀመጥ ዘንድ ወደ ግብፅ ወረደ፥ በምድር ራብ ጸንቶ ነበርና።,እስመ ጸንዐ ረኀብ ውስተ ብሔር ወወረደ አብራም ውስተ ግብጽ ከመ ይኅድር ህየ እስመ ጸንዐ ረኃብ ውስተ ብሔር ።,And there was a famine in the land: and Abram went down into Egypt to sojourn there; for the famine was grievous in the land. +ወደ ግብፅም ለመግባት በቀረበ ጊዜ ሚስቱን ሦራን እንዲህ አላት። አንቺ መልከ መልካም ሴት እንደ ሆንሽ እነሆ እኔ አውቃለሁ,ወኮነ ሶበ ቀርበ አብራም ከመ ይባእ ውስተ ግብጽ ይቤላ አብራም ለሶራ ብእሲቱ ኣአምር ከመ ብእሲት ለሓየ ገጽ አንቲ ።,"And it came to pass, when he was come near to enter into Egypt, that he said unto Sarai his wife, Behold now, I know that thou art a fair woman to look upon:" +የግብፅ ሰዎች ያዩሽ እንደ ሆነ። ሚስቱ ናት ይላሉ እኔንም ይገድሉኛል፥ አንቺንም በሕይወት ይተዉሻል።,ወእምከመ ርእዩኪ ሰብአ ግብጽ ይብሉ ብእሲቱ ይእቲ ወይቀትሉኒ ወኪያኪስ ያሐይውኪ ።,"Therefore it shall come to pass, when the Egyptians shall see thee, that they shall say, This is his wife: and they will kill me, but they will save thee alive." +እንግዲህ በአንቺ ምክንያት መልካም ይሆንልኝ ዘንድ፥ ስለ አንቺም ነፍሴ ትድን ዘንድ። እኅቱ ነኝ በዪ።,ወበሊ እንከ እኅቱ አነ ከመ ያሠንዩ ሊተ በእንቲአኪ ወትሕዮ ነፍስየ በዕብሬትኪ ።,"Say, I pray thee, thou art my sister: that it may be well with me for thy sake; and my soul shall live because of thee." +አብራምም ወደ ግብፅ በገባ ጊዜ የግብፅ ሰዎች ሴቲቱን እጅግ ውብ እንደ ሆነች አዩ፤,ወኮነ ሶበ በጽሐ አብራም ውስተ ግ��ጽ ወርእይዋ ለብእሲቱ ሰብአ ግብጽ ከመ ሠናይት ጥቀ ።,"And it came to pass, that, when Abram was come into Egypt, the Egyptians beheld the woman that she was very fair." +የፈርዖንም አለቆች አዩአት፥ በፈርዖንም ፊት አመሰገኑአት፤ ሴቲቱንም ወደ ፈርዖን ቤት ወሰዱአት።,ወርእይዋ መላእክተ ፈርዖን ወወሰድዋ ኀበ ፈርዖን ወአብጽሕዋ ቤቶ ።,"The princes also of Pharaoh saw her, and commended her before Pharaoh: and the woman was taken into Pharaoh's house." +ለአብራምም ስለ እርስዋ መልካም አደረገለት፤ ለእርሱ በጎችም በሬዎችም አህዮችም ወንዶችና ሴቶች ባሪያዎችም ግመሎችም ነበሩት።,ወአሠነዩ ለአብራም በእንቲአሃ ወአጥረየ አባግዐ ወአልህምተ ወአእዱገ ወአግማለ ወአግብርተ ወአእማተ ወአብቅለ ።,"And he entreated Abram well for her sake: and he had sheep, and oxen, and he asses, and menservants, and maidservants, and she asses, and camels." +እግዚአብሔርም በአብራም ሚስት በሦራ ምክንያት ፈርዖንንና የቤቱን ሰዎች በታላቅ መቅሠፍት መታ።,ወሣቀዮ እግዚአብሔር ለፈርዖን ዐቢየ ሥቃየ ወእኩየ ወለቤቱሂ በእንተ ሶራ ብእሲቱ ለአብራም ።,And the LORD plagued Pharaoh and his house with great plagues because of Sarai Abram's wife. +ፈርዖንም አብራምን ጠርቶ አለው። ይህ ያደረግህብኝ ምንድር ነው? እርስዋ ሚስትህ እንደ ሆነች ለምን አልገለጥህልኝም?,ወጸውዖ ፈርዖን ለአብራም ወይቤሎ ምንትኑዝ ዘገበርከ ላዕሌየ ዘኢነገርከኒ ከመ ብእሲትከ ይእቲ ።,"And Pharaoh called Abram, and said, What is this that thou hast done unto me? why didst thou not tell me that she was thy wife?" +ለምንስ። እኅቴ ናት አልህ? እኔ ሚስት ላደርጋት ወስጄአት ነበር። አሁንም ሚስትህ እነኋት፤ ይዘሃት ሂድ።,ለምንት ትቤለኒ እኅትየ ይእቲ ወነሣእክዋ ትኩነኒ ብእሲተ ወይእዜኒ ነያ ቅድሜከ ንሥኣ ወሑር ።,"Why saidst thou, She is my sister? so I might have taken her to me to wife: now therefore behold thy wife, take her, and go thy way." +ፈርዖንም ሰዎቹን ስለ እርሱ አዘዘ፥ እርሱንም ሚስቱንም ከብቱንም ሁሉ ሸኙአቸው። a,ወአዘዘ ፈርዖን ይፈንውዎ ዕደው ለአብራም ወለብእሲቱ ወለኵሉ ንዋዮም ወለሎጥ ምስሌሁ ውስተ አሕቀል ።,"And Pharaoh commanded his men concerning him: and they sent him away, and his wife, and all that he had." +የአብራም ሚስት ሦራ ግን ለአብራም ልጅ አልወለደችለትም ነበር፤ ስምዋ አጋር የተባለ ግብፃዊት ባሪያም ነበረቻት።,ወሶራስ ብእሲቱ ለአብራም ኢወለደት ሎቱ ወባቲ አመተ ግብጻዊተ እንተ ስማ አጋር ።,"Now Sarai Abram's wife bare him no children: and she had an handmaid, an Egyptian, whose name was Hagar." +ሦራም አብራምን። እነሆ፥ እንዳልወልድ እግዚአብሔር ዘጋኝ፤ ምናልባት ከእርስዋ በልጅ እታነጽ እንደ ሆነ ወደ እርስዋ ግባ አለችው።,ወትቤሎ ሶራ ለአብራም በምድረ ከናአን ናሁ ዐጸወኒ አምላክ እግዚአብሔር ወኢይወልድ ሑር ወባእ እንከሰ ኀበ አመትየ ከመ ትለድ እምኔሃ ወሰምዐ አብራም ቃላ ለሶራ ።,"And Sarai said unto Abram, Behold now, the LORD hath restrained me from bearing: I pray thee, go in unto my maid; it may be that I may obtain children by her. And Abram hearkened to the voice of Sarai." +አብራምም የሦራን ቃል ሰማ። አብራምም በከነዓን ምድር አሥር ዓመት ከተቀመጠ በኋላ፥ የአብራም ሚስት ሦራ ግብፃዊት ባሪያዋን አጋርን ወስዳ ለባልዋ ለአብራም ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠችው።,ወነሥአታ ሶራ ለአጋር አመታ ግብጻዊት እምድኅረ ዐሠርቱ ዓመት ዘኀደረ አብራም ውስተ ምድረ ከናአን ወወሀበቶ ለአብራም ትኩኖ ብእሲተ ።,"And Sarai Abram's wife took Hagar her maid the Egyptian, after Abram had dwelt ten years in the land of Canaan, and gave her to her husband Abram to be his wife." +እርሱም ወደ አጋር ገባ፥ አረገዘችም፤ እንዳረገዘችም ባየች ጊዜ እመቤትዋን በዓይንዋ አቃለለች።,ወቦአ ኀበ አጋር አብራም ወፀንሰት ወሶበ ርእየት ከመ ፀንሰት ኀደገት አክብሮታ ለእግዝእታ ።,"And he went in unto Hagar, and she conceived: and when she saw that she had conceived, her mistress was despised in her eyes." +ሦራም አብራምን። መገፋቴ በአንተ ላይ ይሁን፤ እኔ ባሪያዬን በብብትህ ሰጠሁህ፤ እንዳረገዘችም ባየች ጊዜ እኔን በዓይንዋ አቃለለችኝ፤ እግዚአብሔር በእኔና በአንተ መካከል ይፍረድ አለችው።,ወትቤሎ ሶራ ለአብራም እትገፋዕ አንሰ እምኔከ አነኒ ወሀብኩከ አመትየ ውስተ ሕፅንከ ወሶበ ርእየት ከመ ፀንሰት ኀደገት አክብሮትየ ለይፍታሕ ሊተ እግዚአብሔር ማእከሌየ ወማእከሌከ ።,"And Sarai said unto Abram, My wrong be upon thee: I have given my maid into thy bosom; and when she saw that she had conceived, I was despised in her eyes: the LORD judge between me and thee." +አብራምም ሦራን። እነሆ ባሪያሽ በእጅሽ ናት፤ እንደ ወደድሽ አድርጊባት አላት። ሦራም ባሠቀየቻት ጊዜ አጋር ከፊትዋ ኮበለለች።,ወይቤላ አብራም ለሶራ ብእሲቱ አመትኪ ውስተ አዴኪ ግበርያ ዘከመ ይደልወኪ ወሣቀየታ ሶራ ለአጋር ወትኀጥአት እምኔሃ ።,"But Abram said unto Sarai, Behold, thy maid is in thy hand; do to her as it pleaseth thee. And when Sarai dealt hardly with her, she fled from her face." +የእግዚአብሔር መልአክም በውኃ ምንጭ አጠገብ በበረሀ አገኛት፤ ምንጩም ወደ ሱር በምትወስደው መንገድ አጠገብ ነው።,ወረከባ መልአከ እግዚአብሔር በኀበ ዐዘቅተ ማይ በገዳመ ሱር በፍኖት ።,"And the angel of the LORD found her by a fountain of water in the wilderness, by the fountain in the way to Shur." +እርሱም። የሦራ ባሪያ አጋር ሆይ፥ ከወዴት መጣሽ? ወዴትስ ትሄጃለሽ? አላት። እርስዋም። እኔ ከእመቤቴ ከሦራ የኮበለልሁ ነኝ አለች።,ወይቤላ መልአከ እግዚአብሔር አጋር አመተ ሶራ እምአይቴ መጻእኪ ወአይቴ ተሐውሪ ወትቤሎ እምነ ገጸ ሶራ እግዝእትየ እትኅጣእ አንሰ ።,"And he said, Hagar, Sarai's maid, whence camest thou? and whither wilt thou go? And she said, I flee from the face of my mistress Sarai." +የእግዚአብሔር መልአክም። ወደ እመቤትሽ ተመለሺ፥ ከእጅዋም በታች ሆነሽ ተገዥ አላት።,ወይቤላ መልአከ እግዚአብሔር ግብኢ ኀበ እግዝእትኪ ወአትሕቲ ርእሰኪ ታሕተ እዴሃ ።,"And the angel of the LORD said unto her, Return to thy mistress, and submit thyself under her hands." +የእግዚአብሔር መልአክም። ዘርሽን እጅግ አበዛለሁ፥ ከብዛቱም የተነሣ አይቆጠርም አላት።,ወይቤላ መልአከ እግዚአብሔር አብዝኆ ኣበዝኆ ለዘርእኪ እስከ ኢይትኈለቍ እምነ ብዝኁ ።,"And the angel of the LORD said unto her, I will multiply thy seed exceedingly, that it shall not be numbered for multitude." +የእግዚአብሔር መልአክም አላት። እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።,ወይቤላ መልአከ እግዚአብሔር ናሁ ፅንስት አንቲ ወትወልዲ ወልደ ወትሰምይዮ ስሞ ይስማኤል እስመ ሰምዐ እግዚአብሔር ለሥቃይኪ ።,"And the angel of the LORD said unto her, Behold, thou art with child, and shalt bear a son, and shalt call his name Ishmael; because the LORD hath heard thy affliction." +እርሱም የበዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል፤ እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል።,ወይከውን ብእሴ ሐቅል ወእደዊሁ ላዕለ ኵሉ ወእደወ ኵሉ ላዕሌሁ ወየኀድር ቅድመ አኀዊሁ ።,"And he will be a wild man; his hand will be against every man, and every man's hand against him; and he shall dwell in the presence of all his brethren." +እርስዋም ይናገራት የነበረውን የእግዚአብሔርን ስም ኤልሮኢ ብላ ጠራች፤ የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና።,ወጸውዐት አጋር ስመ እግዚአብሔር ዘተናገራ ወትቤ አንተ እግዚኦ ዘምሕከኒ እስመ ቅድሜየ ርኢክዎ ለዘአስተርአየኒ ።,"And she called the name of the LORD that spake unto her, Thou God seest me: for she said, Have I also here looked after him that seeth me?" +ስለዚህም የዚያ ጕድጓድ ስም ብኤርለሃይሮኢ ተብሎ ተጠራ፤ እርሱም በቃዴስና በባሬድ መካከል ነው።,ወበእንተ ዝንቱ ሰመየቶ ስሞ ለውእቱ ዐዘቅት ዐዘቅት ዘቅድሜየ አስተርአየኒ ማእከለ ቃዴስ ወማእከለ ባሬድ ወገብአት አጋር ።,"Wherefore the well was called Beerlahairoi; behold, it is between Kadesh and Bered." +አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው።,ወእምድኅረዝ ወለደት ሎቱ አጋር ለአብራም ወሰመዮ አብራም ለውእቱ ሕፃን ዘወለደት ሎቱ አጋር ይስማኤል ።,"And Hagar bare Abram a son: and Abram called his son's name, which Hagar bare, Ishmael." +አጋር እስማኤልን ለአብራም በወለደችለት ጊዜ አብራም የሰማንያ ስድስት ዓመት ሰው ነበረ። a,ወ፹ወ፯ዓመቱ ለአብራም አመ ወለደት ሎቱ አጋር ይስማኤልሃ ።,"And Abram was fourscore and six years old, when Hagar bare Ishmael to Abram." +አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም ተገለጠለትና። እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን፤,ወእምዝ አመ ኮኖ ለአብራም ፺ወ፱ዓመቱ አስተርአዮ እግዚአብሔር ለአብራም ወይቤሎ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ወአሥምር ቅድሜየ ወኩን ንጹሐ ።,"And when Abram was ninety years old and nine, the LORD appeared to Abram, and said unto him, I am the Almighty God; walk before me, and be thou perfect." +ቃል ኪዳኔንም በእኔና በአንተ መካከል አደርጋለሁ፥ እጅግም አበዛሃለሁ አለው።,ወእሠይም ኪዳነ ማእከሌየ ወማእከሌከ ወኣበዝኀከ ጥቀ ።,"And I will make my covenant between me and thee, and will multiply thee exceedingly." +አብራምም በግምባሩ ወደቀ፤ እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረው። እነሆ፥ ቃል ኪዳኔ ከአንተ ጋር ነው፤,ወወድቀ አብራም በገጹ ወይቤሎ እግዚአብሔር ።,"And Abram fell on his face: and God talked with him, saying," +ለብዙ አሕዛብም አባት ትሆናለህ።,ናሁ እሠይም ኪዳንየ ማእከሌከ ወትከውን አበ ብዙኅ አሕዛብ ።,"As for me, behold, my covenant is with thee, and thou shalt be a father of many nations." +ከዛሬም ጀምሮ እንግዲህ ስምህ አብራም ተብሎ አይጠራ፥ ነገር ግን ስምህ አብርሃም ይሆናል፤ ለብዙ አሕዛብ አባት አድርጌሃለሁና።,ወኢይሰመይ እንከ ስምከ አብራም አላ ትሰመይ አብራሃም እስመ አበ ብዙኅ አሕዛብ ረሰይኩከ ።,"Neither shall thy name any more be called Abram, but thy name shall be Abraham; for a father of many nations have I made thee." +እጅግም አበዛሃለሁ፥ ሕዝብም አደርግሃለሁ፥ ነገሥታትም ከአንተ ይወጣሉ።,ወኣስተባዝኀከ ጥቀ ፈድፋዶ ወእሬስከ ከመ ይፃእ እምኔከ አሕዛብ ወነገሥት ።,"And I will make thee exceeding fruitful, and I will make nations of thee, and kings shall come out of thee." +ቃል ኪዳኔንም በእኔና በአንተ መካከል ከአንተም በኋላ ከዘርህ ጋር በትውልዳቸው ለዘላለም ኪዳን አቆማለሁ፥ ለአንተና ከአንተ በኋላ ለዘርህ አምላክ እሆን ዘንድ።,ወእሠይም ኪዳንየ ማእከሌየ ወማእከሌከ ወማእከለ ዘርእከ እምድኅሬከ በመዋዕሊሆሙ ከመ ይኩንከ ሕገ ዘለዓለም ከመ አነ ውእቱ አምላክ ።,"And I will establish my covenant between me and thee and thy seed after thee in their generations for an everlasting covenant, to be a God unto thee, and to thy seed after thee." +በእንግድነት የምትኖርባትን ምድር፥ የከነዓን ምድር ሁሉ፥ ለዘላለም ግዛት ይሆንህ ዘንድ ለአንተና ከአንተ በኋላ ለዘርህ እሰጣለሁ፤ አምላክም እሆናቸዋለሁ።,ወእሁባ ለዛቲ ምድር ለዘርእከ እንተ ውስቴታ ተኀድር ወኵሎ ምድረ ከናአን ከመ ይኰንንዋ ለዓለም ወእከውኖሙ አምላኮሙ ።,"And I will give unto thee, and to thy seed after thee, the land wherein thou art a stranger, all the land of Canaan, for an everlasting possession; and I will be their God." +እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው። አንተ ደግሞ ቃል ኪዳኔን ትጠብቃለህ፥ አንተ ከአንተም በኋላ ዘርህ በትውልዳቸው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለአብራሃም አንተ ዕቀብ ሕግየ ወዘርእከ እምድኅሬከ በመዋዕሊሆሙ ።,"And God said unto Abraham, Thou shalt keep my covenant therefore, thou, and thy seed after thee in their generations." +በእኔና በአንተ መካከል፥ ከአንተም በኋላ ��ዘርህ መካከል የምትጠብቁት ቃል ኪዳኔ ይህ ነው፤ ከእናንተ ወንድ ሁሉ ይገረዝ።,ወዛቲ ይእቲ ሥርዐትየ እንተ ተዐቅብ ማእከሌየ ወማእከሌክሙ ወማእከለ ዘርእከ እምድኅሬከ ከመ ትግዝሩ ኵሎ ተባዕተክሙ ።,"This is my covenant, which ye shall keep, between me and you and thy seed after thee; Every man child among you shall be circumcised." +የቍልፈታችሁንም ሥጋ ትገረዛላችሁ፤ በእኔና በእናንተ መካከል ላለውም ቃል ኪዳን ምልክት ይሆናል።,ትግዝሩ ከተማ ነፍስትክሙ ወይኩንክሙ ሥርዐተ ማእከሌየ ወማእከሌክሙ ።,And ye shall circumcise the flesh of your foreskin; and it shall be a token of the covenant betwixt me and you. +የስምንት ቀን ልጅ ይገረዝ፤ በቤት የተወለደ ወይም ከዘራችሁ ያይደለ በብርም ከእንግዳ ሰው የተገዛ፥ ወንድ ሁሉ በትውልዳችሁ ይገረዝ።,ወለሕፃን ትገዝሩ በሳምንት ዕለት ወኵሎ ተባዕተክሙ በመዋዕሊክሙ ወልደ ቤትክሙኒ ወኵሎ ዘተሣየጥክሙ በወርቅክሙ ፤,"And he that is eight days old shall be circumcised among you, every man child in your generations, he that is born in the house, or bought with money of any stranger, which is not of thy seed." +በቤትህ የተወለደ በብርህም የተገዛ ፈጽሞ ይገረዝ። ቃል ኪዳኔም በሥጋችሁ የዘላለም ቃል ኪዳን ይሆናል።,ወትከውን ሥርዐትየ ውስተ ሥጋክሙ ኪዳንየ ዘለዓለም ።,"He that is born in thy house, and he that is bought with thy money, must needs be circumcised: and my covenant shall be in your flesh for an everlasting covenant." +የቍልፈቱን ሥጋ ያልተገረዘ ቈላፍ ሰው ሁሉ፥ ያች ነፍስ ከወገንዋ ተለይታ ትጥፋ፤ ቃል ኪዳኔን አፍርሳለችና።,ወዘኢተገዝረ ከተማ ነፍስቱ በሳምንት ዕለት ለትደምሰስ ይእቲ ነፍስ እምነ ዘመዳ እስመ ኀደገት ሥርዐትየ ።,"And the uncircumcised man child whose flesh of his foreskin is not circumcised, that soul shall be cut off from his people; he hath broken my covenant." +እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው። የሚስትህን የሦራን ስም ሦራ ብለህ አትጥራ፥ ስምዋ ሣራ ይሆናል እንጂ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለአብርሃም ሶራ ብእሲትከ ኢትሰመይ እንከ ሶራ አላ ይኩን ስማ ሳራ ።,"And God said unto Abraham, As for Sarai thy wife, thou shalt not call her name Sarai, but Sarah shall her name be." +እባርካታለሁ፥ ደግሞም ከእርስዋ ልጅ እሰጥሃለሁ፤ እባርካትማለሁ፥ የአሕዛብም እናት ትሆናለች፤ የአሕዛብ ነገሥታት ከእርስዋ ይወጣሉ።,እስመ እባርካ ወእሁባ ውሉደ እምኔከ አሕዛብ ወነገሥተ አሕዛብ ይወጽኡ እምኔሃ ።,"And I will bless her, and give thee a son also of her: yea, I will bless her, and she shall be a mother of nations; kings of people shall be of her." +አብርሃምም በግምባሩ ወደቀ፥ ሳቀም፥ በልቡም አለ። የመቶ ዓመት ሰው በውኑ ልጅ ይወልዳልን? ዘጠና ዓመት የሆናትም ሣራ ትወልዳለችን?,ወወድቀ አብርሃም በገጹ ወሥሕቀ ወሐለየ በልቡ እንዘ ይብል እንዘ ምእትኑ ዓመት ሊተ እወልድ ወልደ አነ ወሳራኒ እንተ ትስዓ ዓም ላቲ ትወልድ ።,"Then Abraham fell upon his face, and laughed, and said in his heart, Shall a child be born unto him that is an hundred years old? and shall Sarah, that is ninety years old, bear?" +አብርሃምም እግዚአብሔርን። እስማኤል በፊትህ ቢኖር በወደድሁ ነበር አለው።,ወይቤሎ አብርሃም ለእግዚአብሔር ዝንቱ ይስማኤል እንከሰ ውእቱ ይሕየወኒ በቅድሜከ ኣስተበቍዕ እግዚኦ ።,"And Abraham said unto God, O that Ishmael might live before thee!" +እግዚአብሔርም አለ። በእውነት ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅን ትወልድልሃለች፥ ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ ከእርሱ በኋላ ለዘሩ የዘላለም ቃል ኪዳን እንዲሆን ቃል ኪዳኔን ከእርሱ ጋር አቆማለሁ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለአብርሃም ኦሆ ወናሁ ሳራኒ ብእሲትከ ትወልድ ለከ ወልደ ወትሰምዮ ስሞ ይስሐቅ ወኣቀውም ሥርዐትየ ኀቤሁ ለኪዳን ዘለዓለም ወለዘርኡ እስከ እምድኅሬሁ ።,"And God said, Sarah thy wife shall bear thee a son indeed; and thou shalt call his name Isaac: and I will establish my covenant with him for an everlasting covenant, and with his seed after him." +���ለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ፤ እነሆ ባርኬዋለሁ፥ ፍሬያምም አደርገዋለሁ፥ እጅግም አበዛዋለሁ፤ አሥራ ሁለት አለቆችንም ይወልዳል፥ ታላቅ ሕዝብም እንዲሆን አደርገዋለሁ።,ወበእንተ ይስማኤልኒ ናሁ ሰማዕኩከ ወእባርኮ ወኣበዝኆ ወኣስተባዝኆ ጥቀ ወዐሠርተ ወክልኤተ አሕዛበ ይወልድ ወእገብሮ ሕዝበ ዐቢየ ።,"And as for Ishmael, I have heard thee: Behold, I have blessed him, and will make him fruitful, and will multiply him exceedingly; twelve princes shall he beget, and I will make him a great nation." +ቃል ኪዳኔን ግን በሚመጣው ዓመት በዚሁ ጊዜ ሣራ ከምትወልድልህ ከይስሐቅ ጋር አቆማለሁ።,ወኪዳንየሰ ኣቀውም ምስለ ይስሐቅ ዘትወልድ ለከ ሳራ በዝንቱ ጊዜ በካልእት ዓመት ።,"But my covenant will I establish with Isaac, which Sarah shall bear unto thee at this set time in the next year." +ንግግሩንም ከእርሱ ጋር በፈጸመ ጊዜ እግዚአብሔር ከአብርሃም ተለይቶ ወጣ።,ወሶበ ፈጸመ እግዚአብሔር ተናግሮቶ ዐርገ እምኀቤሁ ለአብርሃም ።,"And he left off talking with him, and God went up from Abraham." +አብርሃምም ልጁን እስማኤልን፥ በቤቱም የተወለዱትን ሁሉ፥ በብሩም የገዛቸውን ሁሉ፥ ከአብርሃም ቤተ ሰብ ወንዶቹን ሁሉ ወሰደ፥ የቍልፈታቸውንም ሥጋ እግዚአብሔር እንዳለው በዚያው ቀን ገረዘ።,ወነሥኦ አብርሃም ለይስማኤል ወልዱ ወለኵሉ ልደ ቤቱ ወለኵሉ ተባዕት ዘተሣየጠ በወርቁ ወለኵሉ ሰብአ ቤቱ ለአብርሃም ወገዘሮሙ ከተማ ሥጋ ነፍስቶሙ በከመ ይቤሎ እግዚአብሔር ።,"And Abraham took Ishmael his son, and all that were born in his house, and all that were bought with his money, every male among the men of Abraham's house; and circumcised the flesh of their foreskin in the selfsame day, as God had said unto him." +አብርሃምም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው ነበረ፤,ወይእተ አሚረ ትስዓ ወትስዓቱ ይመቱ ሎቱ አመ ተገዝረ ከተማ ነፍስቱ አብርሃም ።,"And Abraham was ninety years old and nine, when he was circumcised in the flesh of his foreskin." +ልጁ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የአሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።,ወይስማኤልኒ ወልዱ ዐሠርቱ ወሠለስቱ ዓመቱ አመ ተገዝረ ከተማ ሥጋ ነፍስቱ ።,"And Ishmael his son was thirteen years old, when he was circumcised in the flesh of his foreskin." +በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ ልጁ እስማኤልም።,ወበጊዜሃ ለይእቲ ዕለተ ተገዝረ አብርሃም ወይስማኤል ወልዱ ፤,"In the selfsame day was Abraham circumcised, and Ishmael his son." +በቤት የተወለዱትና በብር ከእንግዶች የተገዙት የቤቱ ሰዎች ሁሉ ከእርሱ ጋር ተገረዙ።,ወኵሉ ሰብአ ቤቱ ተገዝሩ ።,"And all the men of his house, born in the house, and bought with money of the stranger, were circumcised with him." +ያዕቆብም ተነሥቶ ወደ ምሥራቅ ሰዎች አገር ሄደ።,ወተንሥአ ያዕቆብ ወሖረ ጽባሐ ኀበ ላባ ወልደ ባቱኤል ሶርያዊ እኁሃ ለርብቃ እሞሙ ለያዕቆብ ወለዔሳው ።,"Then Jacob went on his journey, and came into the land of the people of the east." +በሜዳውም እነሆ ጕድጓድን አየ፥ በዚያም ሦስት የበጎች መንጎች በላዩ ተመስገው ነበር፤ ከዚያ ጕድጓድ በጎቹን ያጠጡ ነበርና፤ በጕድጓዱም አፍ የነበረው ድንጋይ ትልቅ ነበረ።,ወሶበ ይኔጽር ወይሬኢ ዐዘቅተ ውስተ ገዳም ወሀሎ ህየ ሠላስ አባግዕ ወያዐርፋ ላዕሌሃ እስመ እምነ ይእቲ ዐዘቅት ያሰትይዎን ለውእቶን አባግዕ ወዲበ አፉሃ ለይእቲ ዐዘቅት እብን ዐቢይ ።,"And he looked, and behold a well in the field, and, lo, there were three flocks of sheep lying by it; for out of that well they watered the flocks: and a great stone was upon the well's mouth." +መንጎችም ሁሉ ከዚያ በተከማቹ ጊዜ ድንጋዩን ከጕድጓዱ አፍ ገለል አድርገው በጎቹን ያጠጡ ነበር፤ ድንጋዩንም ወደ ስፍራው መልሰው በጕድጓዱ አፍ እንደ ገና ይገጥሙት ነበር።,ወይትጋብኡ ህየ ኵሎሙ ኖሎት ወያሴስልዋ ለይእቲ እብን እምአፈ ዐዘቅት ወእምዝ ያሰትዩ አባግዒሆሙ ወያገብእዋ ለይእቲ እብን ውስተ አፈ ዐዘቅት ።,"And thither were all the flocks gathered: and they rolled the stone from the well's mouth, and watered the sheep, and put the stone again upon the well's mouth in his place." +ያዕቆብም። ወንድሞቼ ሆይ፥ እናንት የወዴት ናችሁ? አላቸው። እነርሱም። እኛ የካራን ነን አሉት።,ወይቤሎሙ ያዕቆብ አንትሙ አኅዊነ እምነ አይቴ አንትሙ ወይቤልዎ እምነ ካራን ንሕነ ።,"And Jacob said unto them, My brethren, whence be ye? And they said, Of Haran are we." +የናኮርን ልጅ ላባን ታውቁታላችሁን? አላቸው። እነርሱም። እናውቀዋለን አሉት።,ወይቤሎሙ ታአምርዎኑ ለላባ ወልደ ናኮር ወይቤልዎ ናአምሮ ።,"And he said unto them, Know ye Laban the son of Nahor? And they said, We know him." +እርሱ። ደኅና ነውን? አላቸው። እነርሱም። አዎን ደኅና ነው፤ አሁንም ልጁ ራሔል ከበጎች ጋር መጣች አሉት።,ወይቤሎሙ ዳኅንኑ ውእቱ ወይቤልዎ ዳኅን ወእንዘ ከመዝ ይትናገሩ ናሁ መጽአት ራሔል ምስለ አባግዐ አቡሃ ።,"And he said unto them, Is he well? And they said, He is well: and, behold, Rachel his daughter cometh with the sheep." +እርሱም። ቀኑ ገና ቀትር ነው፥ ከብቶቹ የሚከማቹበት ሰዓቱም ገና አልደረሰም፤ አሁንም በጎቹን አጠጡና ሄዳችሁ አሰማሩአቸው አላቸው።,ወይቤሎሙ ዓዲኑ ኢበጽሐ ሰዐት ከመ ይትጋባእ እንስሳክሙ ወታሰትዩ ወይሑር ይትረዐይ ።,"And he said, Lo, it is yet high day, neither is it time that the cattle should be gathered together: water ye the sheep, and go and feed them." +እነርሱም አሉ። መንጎች ሁሉ እስኪከማቹና ድንጋዩን ከጕድጓዱ አፍ እስኪገለብጡት ድረስ አንችልም፤ ከዚያም በኋላ በጎቹን እናጠጣለን።,ወይቤልዎ ኢንክል ለእመ ኢይትጋብኡ ኵሎሙ ኖሎት ወያሰስልዋ ለዛቲ እብን እምአፈ ዐዘቅት ወናሰቲ አባግዒነ ።,"And they said, We cannot, until all the flocks be gathered together, and till they roll the stone from the well's mouth; then we water the sheep." +እርሱም ገና ከእነርሱ ጋር ሲነጋገር እነሆ የላባ ልጅ ራሔል ከአባትዋ በጎች ጋር ደረሰች፤ እርስዋ የአባትዋን በጎች ትጠብቅ ነበርና።,ወእንዘ ዘንተ ይትናገሩ በጽሐት ራሔል ምስለ አባግዐ አቡሃ ።,"And while he yet spake with them, Rachel came with her father's sheep: for she kept them." +ያዕቆብም የእናቱን ወንድም የላባን ልጅ ራሔልንና የእጎቱን የላባን በጎች ባየ ጊዜ፥ ቀረበ ከጕድጓዱም አፍ ድንጋዩን ገለበጠ፥ የአጎቱን የላባን በጎችንም አጠጣ።,ወሶበ ርእያ ያዕቆብ ለራሔል ወለተ ላባ እኁሃ ለእሙ አሰሰለ እብነ እምዐዘቅት ወአስተየ ላቲ አባግዒሃ ።,"And it came to pass, when Jacob saw Rachel the daughter of Laban his mother's brother, and the sheep of Laban his mother's brother, that Jacob went near, and rolled the stone from the well's mouth, and watered the flock of Laban his mother's brother." +ያዕቆብም ራሔልን ሳማት፥ ቃሉንም ከፍ አድርጎ አለቀሰ።,ወሰዐማ ያዕቆብ ለራሔል ወጸርኀ በቃሉ ወበከየ ።,"And Jacob kissed Rachel, and lifted up his voice, and wept." +ያዕቆብም የአባትዋ ዘመድና የርብቃ ልጅ መሆኑን ለራሔል አስታወቃት፤ እርስዋም ሮጣ ሄዳ ለአባትዋ ይህን ነገር ነገረችው።,ወአይድዓ ለራሔል ከመ ወልደ እኅቱ ለአቡሃ ውእቱ ወከመ ወልደ ርብቃ ውእቱ ወሮጸት ራሔል ወአይድዐቶ ለአቡሃ ዘንተ ነገረ ።,"And Jacob told Rachel that he was her father's brother, and that he was Rebekah's son: and she ran and told her father." +ላባም የእኅቱን ልጅ የያዕቆብን ወሬ በሰማ ጊዜ ሊቀበለው ሮጠ፥ አቅፎም ሳመው፥ ወደ ቤቱም አገባው። ነገሩንም ሁሉ ለላባ ነገረው ።,ወሶበ ሰምዐ ላባ ስመ ያዕቆብ ወልደ ርብቃ እኅቱ ሮጸ ወተቀበሎ ወሐቀፎ ወሰዐሞ ወወሰዶ ቤቶ ወነገሮ ለላባ ኵሎ ዘንተ ነገረ ።,"And it came to pass, when Laban heard the tidings of Jacob his sister's son, that he ran to meet him, and embraced him, and kissed him, and brought him to his house. And he told Laban all these things." +ላባም። በእውነት አንተ አጥንቴ ሥጋዬም ነህ አለው። አንድ ወር የሚያህልም ከእርሱ ጋር ተቀመጠ።,ወይቤሎ ላባ ለያዕቆብ እምነ ዐጽምየ ወእምነ ሥጋየ አንተ ወነበረ ���ስሌሁ ሠላሳ መዋዕለ ።,"And Laban said to him, Surely thou art my bone and my flesh. And he abode with him the space of a month." +ላባም ያዕቆብን። ወንድሜ ስለሆንህ በከንቱ ታገለግለኛለህን? ምንዳህ ምንድር ነው? ንገረኝ አለው።,ወይቤሎ ላባ ለያዕቆብ እስመ እኁየ አንተ ኢትትቀነይ ሊተ በከ ንግረኒ ምንት ውእቱ ዐስብከ ።,"And Laban said unto Jacob, Because thou art my brother, shouldest thou therefore serve me for nought? tell me, what shall thy wages be?" +ለላባም ሁለት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ የታላቂቱ ስም ልያ የታናሺቱ ስም ራሔል ነበረ።,ወቦቱ ላባ ክልኤ አዋልደ ወስማ ለአሐቲ ለእንተ ትልህቅ ልያ ወለእንተ ትንእስ ራሔል ።,"And Laban had two daughters: the name of the elder was Leah, and the name of the younger was Rachel." +ልያም ዓይነ ልም ነበረች፤ ራሔል ግን መልከ መልካም ነበረች ፊትዋም ውብ ነበረ።,ወልያሰ ትደዊ አዕይንቲሃ ወራሔልሰ ሠናይ ራእያ ወለሓይ ገጻ ።,Leah was tender eyed; but Rachel was beautiful and well favoured. +ያዕቆብም ራሔልን ወደደ፤ እንዲህም አለ። ስለ ታናሺቱ ልጅህ ስለ ራሔል ሰባት ዓመት እገዛልሃለሁ።,ወአፍቀራ ያዕቆብ ለራሔል ወይቤሎ ያዕቆብ ለላባ እትቀነይ ለከ ሰብዐተ ዓመተ በእንተ ራሔል ወለትከ እንተ ትንእስ ወሀበኒያ ኪያሃ ከመ ትኩነኒ ብእሲተ ።,"And Jacob loved Rachel; and said, I will serve thee seven years for Rachel thy younger daughter." +ላባም። ለሌላ ሰው ከምሰጣት ይልቅ ለአንተ ብሰጣት ይሻላል፤ ከእኔ ጋር ተቀመጥ አለ።,ወይቤሎ ላባ ይኄይሰኒ ለከ አሀብ ለማእምርየ ወለሥጋየ እምነ ለካልእ ብእሲ ፤ ንበር እንከሰ ።,"And Laban said, It is better that I give her to thee, than that I should give her to another man: abide with me." +ያዕቆብም ስለ ራሔል ሰባት ዓመት ተገዛ፤ እርስዋንም ይወድዳት ስለነበረ በእርሱ ዘንድ እንደ ጥቂት ቀን ሆነለት።,ወተቀንየ ያዕቆብ ሰብዐተ ዓመተ በእንተ ራሔል ወኮና በቅድሜሁ ከመ ዘኅዳጥ መዋዕል እስመ ያፈቅራ ።,"And Jacob served seven years for Rachel; and they seemed unto him but a few days, for the love he had to her." +ያዕቆብም ላባን። ወደ እርስዋ እገባ ዘንድ ሚስቴን ስጠኝ፥ ቀኔ ተፈጽሞአልና አለው።,ወይቤሎ ያዕቆብ ለላባ ሀበኒያ እንከሰ ብእሲትየ ከመ እባእ ኀቤሃ እስመ ፈጸምኩ መዋዕሊሁ ።,"And Jacob said unto Laban, Give me my wife, for my days are fulfilled, that I may go in unto her." +ላባም የዚያን ስፍራ ሰዎች ሁሉ ሰበሰበ፥ ሰርግም አደረገ።,ወአስተጋብኦሙ ላባ ለኵሎሙ ሰብአ ብሔር ወገብረ ከብካበ ።,"And Laban gathered together all the men of the place, and made a feast." +በመሸም ጊዜ ልጁን ልያን ወስዶ ለያዕቆብ አገባለት፤ ያዕቆብም ወደ እርስዋ ገባ።,ወሶበ መስየ ነሥኣ ላባ ለልያ ወለቱ ወአብኣ ኀበ ያዕቆብ ።,"And it came to pass in the evening, that he took Leah his daughter, and brought her to him; and he went in unto her." +ላባም ለልጁ ለልያ ባሪያይቱን ዘለፋን ባርያ ትሆናት ዘንድ ሰጣት።,ወወሀባ ላባ ለወለቱ ልያ ዘለፋሃ ወለተ ትኩና አመተ ።,And Laban gave unto his daughter Leah Zilpah his maid for an handmaid. +በነጋም ጊዜ እነሆ ልያ ሆና ተገኘች፤ ላባንም። ምነው እንደዚህ አደረግህብኝ? ያገለገልሁህ ስለ ራሔል አልነበረምን? ለምን አታለልኸኝ? አለው።,ወሶበ ጸብሐ ነያ ልያ ወይቤሎ ያዕቆብ ለላባ ምንተ ረሴይከኒ አኮኑ በእንተ ራሔል ተቀነይኩ ለከ ምንተ አስታሕቀርከኒ ።,"And it came to pass, that in the morning, behold, it was Leah: and he said to Laban, What is this thou hast done unto me? did not I serve with thee for Rachel? wherefore then hast thou beguiled me?" +ላባም እንዲህ አለ። በአገራችን ታላቂቱ ሳለች፥ ታናሺቱን እንሰጥ ዘንድ ወግ አይደለም፤,ወይቤሎ ላባ ኢኮነ ከመዝ በብሔርነሰ ኢይቀድሙ ውሂበ እንተ ትንእስ እንዘ እንተ ትልህቅ ሀለወት ።,"And Laban said, It must not be so done in our country, to give the younger before the firstborn." +ይህችንም ሳምንት ፈጽም፤ ሌላ ሰባት ዓመት ደግሞ እኔን ስለምታገለግለኝ አገልግሎት እርስዋን ደግሞ እሰጥሃለሁ���,ፈጽም ለዛቲኒ ሰብዐተ ዓመተ ወእሁበከ ኪያሃኒ በእንተ ዘተቀነይከ ሊተ ካልአ ሰብዐተ ዓመተ ።,"Fulfil her week, and we will give thee this also for the service which thou shalt serve with me yet seven other years." +ያዕቆብም እንዲህ አደረገ፥ ይህችንም ሳምንት ፈጸመ፤ ልጁን ራሔልንም ለእርሱ ሚስት ትሆን ዘንድ ሰጠው።,ወገብረ ላቲኒ ከማሁ ያዕቆብ ወፈጸመ ላቲኒ ሰብዐተ ዓመቲሃ ወወሀቦ ላባ ለያዕቆብ ራሔልሃ ።,"And Jacob did so, and fulfilled her week: and he gave him Rachel his daughter to wife also." +ላባም ለልጁ ለራሔል ባርያይቱን ባላን ባርያ ትሆናት ዘንድ ሰጣት ።,ወወሀባ ለራሔል ባላሃ ትኩና አመታ ።,And Laban gave to Rachel his daughter Bilhah his handmaid to be her maid. +ያዕቆብም ወደ ራሔል ደግሞ ገባ። ራሔልንም ከልያ ይልቅ ወደዳት፤ ሌላ ሰባት ዓመትም ተገዛለት።,ወቦአ ያዕቆብ ኀበ ራሔል ወአፍቀራ ፈድፋደ እምነ ልያ ወተቀንየ ሎቱ ካልእተ ሰብዐተ ዓመተ በእንቲአሃ ።,"And he went in also unto Rachel, and he loved also Rachel more than Leah, and served with him yet seven other years." +እግዚአብሔርም ልያ የተጠላች መሆንዋን ባየ ጊዜ ማኅፀንዋን ከፈተላት፤ ራሔል ግን መካን ነበረች።,ወሶበ ርእየ እግዚአብሔር ከመ ትጸላእ ልያ ፈትሐ ማሕፀና ወራሔልሰ ኮነት መካነ ።,"And when the LORD saw that Leah was hated, he opened her womb: but Rachel was barren." +ልያም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፥ ስሙንም ሮቤል ብላ ጠራችው፤ እግዚአብሔር መከራዬን አይቶአልና፥ እንግዲህም ወዲህ ባሌ ይወድደኛል ብላለችና።,ወፀንሰት ልያ ወወለደት ወልደ ወሰመየቶ ስሞ ሩቤል እንዘ ትብል እስመ ርእየኒ እግዚአብሔር ትሕትናየ ወእምይእዜሰ ያፈቅረኒ ምትየ ።,"And Leah conceived, and bare a son, and she called his name Reuben: for she said, Surely the LORD hath looked upon my affliction; now therefore my husband will love me." +ደግሞም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፤ እኔ እንደ ተጠላሁ እግዚአብሔር ስለ ሰማ ይህን ደገመኝ አለች፤ ስሙንም ስምዖን ብላ ጠራችው።,ወደገመት ፀንሰት ልያ ወወለደት ወልደ ካልአ ለያዕቆብ ወትቤ እስመ ሰምዐኒ እግዚአብሔር ከመ እጸላእ ወሰከኒ ዘንተ ወሰመየቶ ስሞ ስምዖን ።,"And she conceived again, and bare a son; and said, Because the LORD hath heard that I was hated, he hath therefore given me this son also: and she called his name Simeon." +ደግሞም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፤ አሁንም ባሌ ወደ እኔ ይጠጋል፥ ሦስት ወንዶች ልጆችን ወልጄለታለሁና አለች፤ ስለዚህም ስሙን ሌዊ ብላ ጠራችው።,ወፀንሰት ዓዲ ወወለደት ወልደ ወትቤ እምይእዜሰኬ ኀቤየ ውእቱ ምትየ እስመ ወለድኩ ሎቱ ሠለስተ ደቂቀ ወሰመየት ስሞ ሌዊ ።,"And she conceived again, and bare a son; and said, Now this time will my husband be joined unto me, because I have born him three sons: therefore was his name called Levi." +ደግሞም ፀነስች፥ ወንድ ልጅንም ወለደች፤ በዚህም ጊዜ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ አለች፤ ስለዚህም ስሙን ይሁዳ ብላ ጠራችው። መውለድንም አቆመች።,ወፀንሰት ዓዲ ወወለደት ወልደ ወትቤ ይእዜ ዓዲ በእንተዝ አአምኖ ለእግዚአብሔር አምላክ ወበእንተዝ ሰመየት ስሞ ይሁዳ ወአቀመት ወሊደ ።,"And she conceived again, and bare a son: and she said, Now will I praise the LORD: therefore she called his name Judah; and left bearing." +ከዚህ ነገር በኋላም የእግዚአብሔር ቃል በራእይ ወደ አብራም መጣ፥ እንዲህ ሲል። አብራም ሆይ፥ አትፍራ፤ እኔ ለአንተ ጋሻህ ነኝ፤ ዋጋህም እጅግ ታላቅ ነው።,ወእምድኅረ ዝንቱ ነገር ኮነ ቃለ እግዚአብሔር ኀበ አብራም በራእይ ወይቤሎ ኢትፍራህ አብራም አነ ኣጸንዐከ ወዐስብከ ብዙኅ ጥቀ ውእቱ በኀቤየ ።,"After these things the word of the LORD came unto Abram in a vision, saying, Fear not, Abram: I am thy shield, and thy exceeding great reward." +አብራምም። አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? እኔም ያለ ልጅ እሄዳለሁ፤ የቤቴም መጋቢ የደማስቆ ሰው ይህ ኤሊዔዘር ነው አለ።,ወይቤሎ አብራም ���ንት ውእቱ እግዚኦ ዘትሁበኒ ወናሁ እመውት እንዘ አልብየ ውሉደ ወናሁ ወልደ ማሴቅ ዘደማስቆ ዘይብልዎ ኢያውብር ዘእምነ ትውልደ ዘመድየ ውእቱ ይወርሰኒ ።,"And Abram said, Lord GOD, what wilt thou give me, seeing I go childless, and the steward of my house is this Eliezer of Damascus?" +አብራምም። ለእኔ ዘር አልሰጠኸኝም፤ እነሆም፥ በቤቴ የተወለደ ሰው ይወርሰኛል አለ።,ይቤ አብራም እስመ ሊተ ኢወሀብከኒ ዘርአ ትውልደ ዘመድየ ይወርሰኒ ።,"And Abram said, Behold, to me thou hast given no seed: and, lo, one born in my house is mine heir." +እነሆም፥ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጣለት። ይህ አይወርስህም፤ ነገር ግን ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል።,ወበጊዜሃ ኮነ ቃለ እግዚአብሔር እንዘ ይብል ኢይወርሴከ ውእቱሰ ካልእ ይወጽእ እምኔከ ወውእቱ ይወርሰከ ።,"And, behold, the word of the LORD came unto him, saying, This shall not be thine heir; but he that shall come forth out of thine own bowels shall be thine heir." +ወደ ሜዳም አወጣውና። ወደ ሰማይ ተመልከት፥ ከዋክብትንም ልትቈጥራቸው ትችል እንደ ሆነ ቍጠር አለው። ዘርህም እንደዚሁ ይሆናል አለው።,ወአውጽኦ አፍአ ወይቤሎ ነጽር ውስተ ሰማይ ላዕለ ወኈልቆሙ ለከዋክብት ለእመ ትክል ኈልቆቶሙ ወይቤሎ ከማሁ ውእቱ ዘርእከ ።,"And he brought him forth abroad, and said, Look now toward heaven, and tell the stars, if thou be able to number them: and he said unto him, So shall thy seed be." +አብራምም በእግዚአብሔር አመነ፥ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።,ወአምኖ አብራም ለእግዚአብሔር ወተኈለቆ ሎቱ ጽድቀ ።,And he believed in the LORD; and he counted it to him for righteousness. +ይህችን ምድር ትወርሳት ዘንድ እንድሰጥህ ከከለዳውያን ዑር ያወጣሁህ እግዚአብሔር እኔ ነኝ አለው።,ወይቤሎ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክከ ዘአውጻእኩከ እምነ ምድረ ከላዴዎን ከመ አሀብካሃ ለይእቲ ምድር ትትዋረሳ ።,"And he said unto him, I am the LORD that brought thee out of Ur of the Chaldees, to give thee this land to inherit it." +አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ እንድወርሳት በምን አውቃለሁ? አለ።,ወይቤሎ እግዚኦ በምንት ኣአምር ከመ እወርሳ ።,"And he said, Lord GOD, whereby shall I know that I shall inherit it?" +እርሱም። የሦስት ዓመት ጊደር፥ የሦስት ዓመት ፍየልም፥ የሦስት ዓመት በግም፥ ዋኖስም፥ ርግብም ያዝልኝ አለው።,ወይቤሎ ንሣእ ለከ ለህመ ዘሠለስቱ ዓመቱ ወጠሌ ዘሠለስቱ ዓመቱ ወበግዐ ዘ፫ዓመቱ ወማዕነቀ ወርግበ ።,"And he said unto him, Take me an heifer of three years old, and a she goat of three years old, and a ram of three years old, and a turtledove, and a young pigeon." +እነዚህንም ሁሉ ወሰደለት፥ በየሁለትም ከፈላቸው፥ የተከፈሉትንም በየወገኑ ትይዩ አደረጋቸው፤ ወፎችን ግን አልከፈለም።,ወንሣእ ከማሁ ኵሎ ዘንተ ወምትሮሙ እምነ ማእከሎሙ ወለአዕዋፍሰ ኢትምትሮን ።,"And he took unto him all these, and divided them in the midst, and laid each piece one against another: but the birds divided he not." +አሞራዎችም በሥጋው ላይ ወረዱ፥ አብራምም አበረራቸው።,ወወረዱ እልክቱ አዕዋፍ ላዕለ ዝክቱ ዘመዶሙ ዘተመትሩ ወነበረ አብራም ኀቤሆሙ ።,"And when the fowls came down upon the carcases, Abram drove them away." +ፀሐይም በገባች ጊዜ በአብራም ከባድ እንቅልፍ መጣበት፤ እነሆም፥ ድንጋጤና ታላቅ ጨለማ ወደቀበት፤,ወሶበ የዐርብ ፀሓይ ድንጋፄ መጽኦ ለአብራም ወናሁ ግሩም ጽልመት ወዐቢይ መጽአ ላዕሌሁ ።,"And when the sun was going down, a deep sleep fell upon Abram; and, lo, an horror of great darkness fell upon him." +አብራምንም አለው። ዘርህ ለእርሱ ባልሆነች ምድር ስደተኞች እንዲሆኑ በእርግጥ እወቅ፤ ባሪያዎች አድርገውም አራት መቶ ዓመት ያስጨንቋቸዋል።,ወይቤልዎ ለአብራም አእምሮ አእምር ከመ ሀለዎ ለዘርእከ ፈላሴ ይኩን ውስተ ምድር እንተ ኢኮነት እንቲአአሆሙ ወይቀንይዎሙ ወይሣቅይዎሙ ወያጼዕርዎሙ አርባዕተ ምእታ ዓመተ ።,"And he said unto Abram, Know of a surety that thy seed shall be a stranger in a land that is not theirs, and shall serve them; and they shall afflict them four hundred years;" +ደግሞም በባርነት በሚገዙአቸው ሕዝብ ላይ እኔ እፈርዳለሁ፤ ከዚያም በኋላ በብዙ ከብት ይወጣሉ።,ወለውእቱሰ ሕዝብ እለ ይሣቅይዎሙ አነ እኴንኖሙ ወእምድኅረ ዝንቱ ይወጽኡ ዝየ ምስለ ብዙኅ ንዋይ ።,"And also that nation, whom they shall serve, will I judge: and afterward shall they come out with great substance." +አንተ ግን ወደ አባቶችህ በሰላም ትሄዳለህ፤ በመልካም ሽምግልና ትቀበራለህ።,ወአንተሰ ተሐውር ወትገብእ ኀበ አበዊከ በርሥእ ሠናይ ።,And thou shalt go to thy fathers in peace; thou shalt be buried in a good old age. +በአራተኛው ትውልድ ግን ወደዚህ ይመለሳሉ፤ የአሞራውያን ኃጢአት ገና አልተፈጸመምና።,ወበራብዕ ትውልድ ይገብኡ ዝየ እስመ እስከ ይእዜ ኢተፈጸመ ኀጣውኢሆሙ ለአሞሬዎን ።,But in the fourth generation they shall come hither again: for the iniquity of the Amorites is not yet full. +ፀሐይም በገባች ጊዜ ታላቅ ጨለማ ሆነ፤ የምድጃ ጢስና የእሳት ነበልባል በዚያ በተከፈለው መካከል አለፈ።,ወሶበ ኮነ ጊዜ ይዕረብ ፀሓይ መጽአ ነድ ወመጽአ እሳት ወመጽአ እቶን ዘይጠይስ ኀለፈ እንት ማእከሉ ለውእቱ ዘመተረ ።,"And it came to pass, that, when the sun went down, and it was dark, behold a smoking furnace, and a burning lamp that passed between those pieces." +በዚያ ቀን እግዚአብሔር ለአብራም እንዲህ ብሎ ቃል ኪዳን አደረገ። ከግብፅ ወንዝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ድረስ ይህችን ምድር ለዘርህ ሰጥቼአለሁ፤,ወበይእቲ ዕለት አቅመ እግዚአብሔር ለአብራም ዘአሰፈዎ ወይቤሎ ለዘርእከ እሁባ ለዛቲ ምድር እምነ ፈለገ ግብጽ እስከ ፈለግ ዐቢይ ፈለገ ኤፍራጦስ ፤,"In the same day the LORD made a covenant with Abram, saying, Unto thy seed have I given this land, from the river of Egypt unto the great river, the river Euphrates:" +ቄናውያንን ቄኔዛውያንንም,ዘቄኖስ ወዘቄኔዜዎስ ወዘቄሜኔሎስ ፤,"The Kenites, and the Kenizzites, and the Kadmonites," +ቀድሞናውያንንም ኬጢያውያንንም,ወዘቄጥዮስ ወዘፌሬዜዎስ ወዘፈራዮን ፤,"And the Hittites, and the Perizzites, and the Rephaims," +ፌርዛውያንንም ራፋይምንም አሞራውያንንም ከነዓናውያንንም ጌርጌሳውያንንም ኢያቡሳውያንንም።,ወዘአሞሬዎስ ወዘከናኔዎን ወዘጌርጌሴዎስ ወዘኢያቡሴዎስ ።,"And the Amorites, and the Canaanites, and the Girgashites, and the Jebusites." +በሰናዖር ንጉሥ በአምራፌል፥ በእላሳር ንጉሥ በአርዮክ፥ በኤላም ንጉሥ በኮሎዶጎምር፥ በአሕዛብ ንጉሥ በቲድዓል ዘመን እንዲህ ሆነ፤,ወኮነ በመንግሥቱ ለአሜሮፌን ንጉሠ ሰናአር ወአርዮ ንጉሠ ሴላሳድ ወከዶሎጎሞር ንጉሠ ኤሎም ወተርጋር ንጉሠ አሕዛብ ።,"And it came to pass in the days of Amraphel king of Shinar, Arioch king of Ellasar, Chedorlaomer king of Elam, and Tidal king of nations;" +ከሰዶም ንጉሥ ከባላ፥ ከገሞራ ንጉሥ ከብርሳ፥ ከአዳማ ንጉሥ ከሰነአብ፥ ከሰቦይም ንጉሥ ከሰሜበር፥ ዞዓር ከተባለች ከቤላ ንጉሥም ጋር ሰልፍ አደረጉ።,ወፀብእውሙ ለባላቅ ንጉሠ ሶዶም ወለባሮስ ንጉሠ ጎሞር ወለሰናአር ንጉሠ አዶም ወሴሞዶር ንጉሠ ሴባዮ ወንጉሠ ባላ እንተ ይእቲ ሴጎር ።,"That these made war with Bera king of Sodom, and with Birsha king of Gomorrah, Shinab king of Admah, and Shemeber king of Zeboiim, and the king of Bela, which is Zoar." +እነዚህ ሁሉ በሲዲም ሸለቆ ተሰብስበው ተባበሩ፤ ይኸውም የጨው ባሕር ነው።,ወእሉ ኵሎሙ ኀብሩ ላዕለ ቈለት ኤሌቄን እንተ ይእቲ ባሕረ ኤሎን ።,"All these were joined together in the vale of Siddim, which is the salt sea." +አሥራ ሁለት ዓመት ለኮሎዶጎምር ተገዝተው ነበር፥ በአሥራ ሦስተኛውም ዓመት ዐመፁ።,ዐሠርተ ወክልኤተ ዓመተ ተቀንዩ ለከዶሎጎሞር ወለነገሥት እለ ምስሌሁ ወአመ ኮነ ዐሠርቱ ወሠለስቱ ዓመት አፅረሩ ።,"Twelve years they served Chedorlaomer, and in the thirteenth year they rebelled." +በአሥራ አራተኛውም ዓመት ኮሎዶጎምርና ከእርሱ ጋር የነበሩት ነገሥታት መጡ፤ ራፋይምን በአስጣሮት ቃርናይም፥ ዙዚምንም በሃም፥ ኤሚምንም በሴዊ ቂርያታይም መቱ፤,ወመጽኡ ከደሎጎሞር ወነገሦት እለ ምስሌሁ ወቀተልዎሙ ለእለ ያርብሕኒ በአስጣሮስ ወለቀራንዮን ወለሕዝብኒ ጽኑዓን ምስሌሆሙ ወለአምዮስ ወለሀገረ ሴዊ ።,"And in the fourteenth year came Chedorlaomer, and the kings that were with him, and smote the Rephaims in Ashteroth Karnaim, and the Zuzims in Ham, and the Emims in Shaveh Kiriathaim," +የሖር ሰዎችንም በሴይር ተራራቸው በበረሀ አጠገብ እስካለች እስከ ኤል ፋራን ድረስ መቱ።,ወለኬሮዎስ እለ በአድባረ ሴይር እስከ ጠረሜስ ወፋራን እንተ ውስተ ሐቅል ።,"And the Horites in their mount Seir, unto Elparan, which is by the wilderness." +ተመልሰውም ቃዴስ ወደ ተባለች ወደ ዓይንሚስፓጥ መጡ፤ የአማሌቅን አገር ሁሉና ደግሞ በሐሴሶን ታማር የነበረውን አሞራውያንን መቱ።,ወገቢኦሙ መጽኡ እንተ ዐዘቅተ ተሰናን እንተ ይእቲ ቃዴስ ወቀተልዎሙ ለመላእክተ ዐማሌቅ ለኵሎሙ ወለአሞሬዎስ ወለእለ ይነብሩ ውስተ አስታና ።,"And they returned, and came to Enmishpat, which is Kadesh, and smote all the country of the Amalekites, and also the Amorites, that dwelt in Hazezontamar." +የሰዶም ንጉሥና የገሞራ ንጉሥ፥ የአዳማ ንጉሥና የሰቦይም ንጉሥ፥ ዞዓር የተባለች የቤላ ንጉሥም ወጡ፤ እነዚህ ሁሉ በሲዲም ሸለቆ በእነርሱ ላይ ለሰልፍ ወጡ፤,ወወጽኡ ንጉሠ ሶዶም ወንጉሠ ጎሞራ ወንጉሠ አዳማ ወንጉሠ ሴባዮን ወንጉሠ ባላቅ እንተ ይእቲ ሴጎር ወተኣኀዙ በቈላተ ኤሌቄን ፤,"And there went out the king of Sodom, and the king of Gomorrah, and the king of Admah, and the king of Zeboiim, and the king of Bela (the same is Zoar;) and they joined battle with them in the vale of Siddim;" +የኤላምን ንጉሥ ኮሎዶጎምርን፥ የአሕዛብን ንጉሥ ቲድዓልን፥ የሰናዖርን ንጉሥ አምራፌልን፥ የእላሳርን ንጉሥ አርዮክን ለመውጋት አምስቱ ነገሥታት በእነዚህ በአራቱ ላይ ወጡ።,ምስለ ከዶሎጎሞር ንጉሠ ኤሎም ወተርጋር ንጉሠ አሕዛብ ወአሜርፌር ንጉሠ ሰናአር ወአርዮ ንጉሠ ሴላሳድ እሉ እሙንቱ አርባዕቱ ነገሥት ምስለ እልክቱ ኀምስቱ ።,"With Chedorlaomer the king of Elam, and with Tidal king of nations, and Amraphel king of Shinar, and Arioch king of Ellasar; four kings with five." +በሲዲም ሸለቆ ግን የዝፍት ጕድጓዶች ነበሩበት። የሰዶም ንጉሥ የገሞራ ንጉሥም ሸሹና ወደዚያ ወደቁ፤ የቀሩትም ወደ ተራራ ሸሹ።,ወውእቱሰ ቈላተ ኤሌቅ ምሉእ ዐዘቃተ ኵለንታሁ ወተሰብረ ንጉሠ ሶዶም ወንጉሠ ጎሞር ወቀተልዎሙ በህየ ወእለሰ ተሰብሩ ውስተ አድባር ጐዩ ።,"And the vale of Siddim was full of slimepits; and the kings of Sodom and Gomorrah fled, and fell there; and they that remained fled to the mountain." +የሰዶምንና የገሞራን ከብት ሁሉ መብላቸውንም ሁሉ ወስደው ሄዱ።,ወነሥእዎሙ ለአፍራሰ ሶዶም ወጎሞር ወኵሎ ሥንቆሙ ወሖሩ ።,"And they took all the goods of Sodom and Gomorrah, and all their victuals, and went their way." +በሰዶም ይኖር የነበረውን የአብራምን የወንድም ልጅ ሎጥን ደግሞ ከብቱንም ወስደው ሄዱ።,ወነሥእዎ ለሎጥሂ ወልደ እኁሁ ለአብራም ወንዋያቲሆሙ ወአተዉ ወምንባራቲሆሙሰ ሶዶም ።,"And they took Lot, Abram's brother's son, who dwelt in Sodom, and his goods, and departed." +አንድ የሸሸ ሰውም መጣ፥ ለዕብራዊው ለአብራምም ነገረው፤ እርሱም የኤስኮል ወንድምና የአውናን ወንድም በሆነ በአሞራዊ መምሬ የአድባር ዛፍ ይኖር ነበር፤ እነዚያም ከአብራም ጋር ቃል ኪዳን ገብተው ነበር።,ወቦ እለ በጽሑ እምእለ ድኅኑ ወዜነውዎ ለአብራም እንዘ ሀለዉ ኅቡረ ኀበ ዕፅ መንገለ አሞሮስ እኁሁ ለኤስኮል ወለአውናን እለ ቅሩባን እሙንቱ ለአብራም ።,"And there came one that had escaped, and told Abram the Hebrew; for he dwelt in the plain of Mamre the Amorite, brother of Eshcol, and brother of Aner: and these were confederate with Abram." +አብራምም ወንድሙ እንደ ተማረከ በሰማ ጊዜ በቤቱ የተወለዱትን ሦስት መቶ አሥራ ስምንት ብላቴኖቹን አሰለፈ፥ ፍ��ጋቸውንም ተከትሎ እስከ ዳን ድረስ ሄደ።,ወሶበ ሰምዐ ከመ ተፄወወ ሎጥ ወልደ እኁሁ ኈለቆሙ ለእሊአሁ ለኵሎሙ ሰብአ ቤቱ ወኮነ ፫፻፲ወ፰ወዴገኖሙ ወተለዎሙ እስከ ዳን ።,"And when Abram heard that his brother was taken captive, he armed his trained servants, born in his own house, three hundred and eighteen, and pursued them unto Dan." +ብላቴኖቹንም ከፍሎ በሌሊት እርሱ ከባሪያዎቹ ጋር ወረደባቸው፥ መታቸውም፥ በደማስቆ ግራ እስካለችውም እስከ ሖባ ድረስ አሳደዳቸው።,ወበጽሖሙ ሌሊተ ምስለ ደቁ ወቀተሎሙ ወዴገኖሙ እስከ ኮቤር እንተ እምፀጋማ ለደማስቆ ።,"And he divided himself against them, he and his servants, by night, and smote them, and pursued them unto Hobah, which is on the left hand of Damascus." +ከብቱንም ሁሉ አስመለሰ፥ ደግሞም ወንድሙን ሎጥንና ከብቶቹን ሴቶችንና ሕዝቡን ደግሞ መለሰ።,ወነሥኦሙ አብቅሊሆሙ ወነሥኦ ለሎጥሂ ወልደ እኁሁ ወንቀዮሙሂ ወአንስተኒ ወሕዝበኒ ።,"And he brought back all the goods, and also brought again his brother Lot, and his goods, and the women also, and the people." +ኮሎዶጎምርንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ነገሥታት ወግቶ ከተመለሰ በኋላም የሰዶም ንጉሥ የንጉሥ ሸለቆ በሆነ በሴዊ ሸለቆ ሊቀበለው ወጣ።,ወወጽአ ንጉሠ ሶዶም ወተቀበሎ እምድኅረ ገብአ እምኀበ ቀተሎ ለከዶሎጎሞር ወለነገሥት እለ ምስሌሁ በቈላተ ሴዎ ወውእቱ ገዳም ዘመንግሥት ውእቱ ።,"And the king of Sodom went out to meet him after his return from the slaughter of Chedorlaomer, and of the kings that were with him, at the valley of Shaveh, which is the king's dale." +የሳሌም ንጉሥ መልከ ጼዴቅም እንጀራንና የወይን ጠጅን አወጣ፤ እርሱም የልዑል እግዚአብሔር ካህን ነበረ።,ወመልከ ጼድቅ አውጽአ ኅብስተ ወወይነ ካህኑ ለእግዚአብሔር ልዑል ውእቱ ንጉሠ ሴሌም ውእቱ ።,And Melchizedek king of Salem brought forth bread and wine: and he was the priest of the most high God. +ባረከውም። አብራም ሰማይንና ምድርን ለሚገዛ ለልዑል እግዚአብሔር የተባረከ ነው፤,ወባረኮ ለአብራም ወይቤሎ ቡሩክ አብራም ለእግዚአብሔር ልዑል ዘፈጠረ ሰማየ ወምድረ ።,"And he blessed him, and said, Blessed be Abram of the most high God, possessor of heaven and earth:" +ጠላቶችህን በእጅህ የጣለልህ ልዑል እግዚአብሔርም የተባረከ ነው አለውም። አብራምም ከሁሉ አሥራትን ሰጠው።,ወቡሩክ እግዚአብሔር ልዑል ዘአግብኦሙ ለጸላእትከ ውስተ እዴከ ወወሀቦ ዐሥራተ እድ እምኵሉ ።,"And blessed be the most high God, which hath delivered thine enemies into thy hand. And he gave him tithes of all." +የሰዶም ንጉሥም አብራምን። ሰዎቹን ስጠኝ፥ ከብቱን ግን ለአንተ ውሰድ አለው።,ወይቤሎ ንጉሠ ሶዶም ለአብራም ሀበኒ ሰብአ ወአፍራሰ ኀደጉ ለከ ።,"And the king of Sodom said unto Abram, Give me the persons, and take the goods to thyself." +አብራምም የሰዶምን ንጉሥ አለው። ሰማይንና ምድርን ወደሚገዛ ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጄን ከፍ አድርጌአለሁ፤,ወይቤሎ አብራም ለንጉሠ ሶዶም ኣሌዕል እዴየ ኀበ እግዚአብሔር ልዑል ዘገብረ ሰማየ ወምድረ ፤,"And Abram said to the king of Sodom, I have lift up mine hand unto the LORD, the most high God, the possessor of heaven and earth," +አንተ። አብራምን ባለጠጋ አደረግሁት እንዳትል፥ ብላቴኖቹ ከበሉት በቀር ከእኔ ጋር ከሄዱትም ድርሻ በቀር፥ ፈትልም ቢሆን የጫማ ማዘቢያም ቢሆን፥ ለአንተ ከሆነው ሁሉ እንዳልወስድ፤ አውናን ኤስኮልም መምሬም እነርሱ ድርሻቸውን ይውሰዱ። a,ከመ ኢይንሣእ ኢፈትለ ወኢቶታነ አሥኣን እምንዋይከ ከመ ኢትበል አነ አብዐልክዎ ለአብራም ።,"That I will not take from a thread even to a shoelatchet, and that I will not take any thing that is thine, lest thou shouldest say, I have made Abram rich:" +ይስሐቅም ያዕቆብን ጠራው፥ ባረከውም፥ እንዲህ ብሎም አዘዘው። ከከነዓናውያን ሴቶች ልጆች ሚስትን አታግባ፤,ወጸውዖ ይስሐቅ ለያዕቆብ ወልዱ ወባረኮ ወይቤሎ ኢትንሣእ ብእሲተ እምአዋልደ ከናአን ።,"And Isaac called Jacob, and blessed him, and charged him, and said unto him, Thou shalt not take a wife of the daughters of Canaan." +ተነሣና ወደ እናትህ አባት ወደ ባቱኤል ቤት ወደ ሁለቱ ወንዞች መካከል ሂድ፤ ከዚያም ከእናትህ ወንድም ከላባ ሴቶች ልጆች ሚስትን አግባ።,ተንሥእ ወሑር ማእከለ አፍላግ ውስተ ቤተ ባቱኤል ኀበ አቡሃ ለእምከ ወንሣእ ለከ ብእሲተ እምአዋልዲሁ ለላባ እኁሃ ለእምከ ።,"Arise, go to Padanaram, to the house of Bethuel thy mother's father; and take thee a wife from thence of the daughters of Laban thy mother's brother." +ሁሉን የሚችል አምላክም ለብዙ ሕዝብ ጉባኤ እንድትሆን ይባርክህ፥ ያፍራህ፥ ያብዛህ፤,ወአምላኪየ ውእቱ የሐውር ምስሌከ ወያዐቢየከ ወይባርክ ወያበዝኅከ ወትከውን ብዙኀ አሕዛበ ።,"And God Almighty bless thee, and make thee fruitful, and multiply thee, that thou mayest be a multitude of people;" +ስደተኛ ሆነህ የተቀመጥህባትን እግዚአብሔርም ለአብርሃም የሰጣትን ምድር ትወርስ ዘንድ የአብርሃምን በርከት ለአንተ ይስጥህ፥ ለዘርህም እንዲሁ እንደ አንተ።,ወይሁበከ በረከተ አብርሃም አቡከ ለከ ወለዘርእከ እምድኅሬከ ከመ ትረሳ ለይእቲ ምድር እንተ ወሀቦ ለአብርሃም ።,"And give thee the blessing of Abraham, to thee, and to thy seed with thee; that thou mayest inherit the land wherein thou art a stranger, which God gave unto Abraham." +ይስሐቅም ያዕቆብን ሰደደው፥ እርሱም የያዕቆብና የዔሳው እናት የርብቃ ወንድም የሚሆን የሶርያዊ ባቱኤል ልጅ ላባ ወዳለበት ወደ ሁለቱ ወንዞች መካከል ሄደ።,ወፈነዎ ይስሐቅ ለያዕቆብ ወልዱ ማእከለ አፍላግ ዘሶርያ ኀበ ላባ ወልደ ባቱኤል ሶርያዊ እኁሃ ለርብቃ ።,"And Isaac sent away Jacob: and he went to Padanaram unto Laban, son of Bethuel the Syrian, the brother of Rebekah, Jacob's and Esau's mother." +ዔሳውም ይስሐቅ ያዕቆብን እንደ ባረከው ባየ ጊዜ፥ ከዚያም ሚስትን ያገባ ዘንድ ወደ ሁለት ወንዞች መካካል እንደ ሰደደው፥ በባረከውም ጊዜ። ከከነዓን ሴቶች ልጆች ሚስትን አታግባ ብሎ እንዳዘዘው፥,ወሶበ ርእየ ዔሳው ከመ ባረኮ አቡሁ ለያዕቆብ ወሖረ ማእከለ አፍላግ ዘሶርያ ከመ ይንሣእ ብእሲተ እምህየ ዘባረከ ወአዘዞ ከመ ኢይንሣእ ሎቱ ብእሲተ እምህየ እምአዋልደ ከናአን ፤,"When Esau saw that Isaac had blessed Jacob, and sent him away to Padanaram, to take him a wife from thence; and that as he blessed him he gave him a charge, saying, Thou shalt not take a wife of the daughters of Canaan;" +ያዕቆብም የአባቱንና የእናቱን ቃል ሰምቶ ወደ ሁለቱ ወንዞች መካከል እንደሄደ፥,ወሰምዖሙ ያዕቆብ ለአቡሁ ወለእሙ ወሖረ ማእከለ አፍላግ ፤,"And that Jacob obeyed his father and his mother, and was gone to Padanaram;" +የከነዓናውያንም ሴቶች ልጆች በአባቱ በይስሐቅ ፊት የተጠሉ እንደሆኑ ዔሳው ባየ ጊዜ፥,ወሶበ ርእየ ዔሳው ከመ እኩያት እማንቱ አዋልደ ከናአን በኀበ አቡሁ ይስሐቅ ፤,And Esau seeing that the daughters of Canaan pleased not Isaac his father; +ዔሳው ወደ እስማኤል ሄደ፥ ማዕሌትንም በፊት ካሉት ሚስቶቹ ጋር ሚስት ትሆነው ዘንድ አገባ፤ እርስዋም የአብርሃም ልጅ የሆነ የእስማኤል ልጅና የነባዮት እኅት ናት።,ሖረ ኀበ ይስማኤል ወነሥኣ ለኤማሌት ወለተ ይስማኤል ወልደ አብርሃም እኁሁ ለናኮር ከመ ትኩኖ ብእሲቶ ምስለ አንስቲያሁ ።,"Then went Esau unto Ishmael, and took unto the wives which he had Mahalath the daughter of Ishmael Abraham's son, the sister of Nebajoth, to be his wife." +ያዕቆብም ከቤርሳቤህ ወጥቶ ወደ ካራን ሄደ።,ወወፅአ ያዕቆብ ኀበ ዐዘቅተ መሐላ ወሖረ ካራን ።,"And Jacob went out from Beersheba, and went toward Haran." +ወደ አንድ ስፍራም ደረሰ፥ ፀሐይም ጠልቃ ነበርና ከዚያ አደረ፤ በዚያም ስፍራ ድንጋይ አነሣ፥ ከራሱም በታች ተንተርሶ በዚያ ስፍራ ተኛ።,ወረከበ መካነ ወቤተ ህየ እስመ ዐረበት ፀሓይ ወነሥአ እምውእቱ እብን ዘውእቱ ብሔር ወወደየ ትርኣሲሁ ወቤተ ህየ ።,"And he lighted upon a certain place, and tarried there all night, because the sun was set; and he took of the stones of that place, and put them for his pillows, and lay down in that place to sleep." +ሕልምም አለመ፤ እነሆም መሰላል በምድር ላይ ተተክሎ፥ ራሱም ወደ ሰማይ ደርሶ፥ እነሆም የእግዚአብሔር መላእክት ይወጡበት ይወርዱበት ነበር።,ወሐለመ ወይሬኢ ሰዋስወ ዘወርቅ ውስተ ምድር ወርእሱ ያሰምክ ሰማየ ወመላእክተ እግዚአብሔር የዐርጉ ወይወርዱ ቦቱ ።,"And he dreamed, and behold a ladder set up on the earth, and the top of it reached to heaven: and behold the angels of God ascending and descending on it." +እነሆም፥ እግዚአብሔር በላይ ቆሞበት ነበር፥ እንዲህም አለ። የአባትህ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ይህችን አንተ የተኛህባትን ምድር ለአንተም ለዘርህም እሰጣለሁ፤,ወእግዚእ ያሰምክ በላዕሌሁ ወይቤሎ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ አቡከ ኢትፍራህ ዛቲኒ ምድር እንተ ውስቴታ ትሰክብ ለከ እሁበከ ወለዘርእከ ።,"And, behold, the LORD stood above it, and said, I am the LORD God of Abraham thy father, and the God of Isaac: the land whereon thou liest, to thee will I give it, and to thy seed;" +ዘርህም እንደ ምድር አሸዋ ይሆናል፤ እስከ ምዕራብና እስከ ምሥራቅ እስከ ሰሜንና እስከ ደቡብ ትስፋፋለህ፤ የምድርም አሕዛብ ሁሉ በአንተ በዘርህም ይባረካሉ።,ወይከውን ዘርእከ ከመ ኆጻ ምድር ወይበዝኅ ዘርእከ ወይመልእ እስከ ባሕር ወውስተ አዜብ ወመስዕ ወውስተ ጽባሕ ወይትባረክ በእንቲአከ ኵሉ አሕዛበ ምድር ወበዘርእከ ።,"And thy seed shall be as the dust of the earth, and thou shalt spread abroad to the west, and to the east, and to the north, and to the south: and in thee and in thy seed shall all the families of the earth be blessed." +እነሆም እኔ ከአንተ ጋር ነኝ፥ በምትሄድባትም መንገድ ሁሉ እጠብቅሃለሁ፥ ወደዚችም ምድር እመልስሃለሁ፤ የነገርሁህን ሁሉ እስካደርግልህ ድረስ አልተውህምና።,ወአነ አሐውር ምስሌከ ወአዐቅበከ በኵሉ ፍኖትከ እንተ ተሐውር ወኣገብአከ ውስተ ዝክቱ ምድር ወኢየኀድገከ እስከ እገብር ለከ ኵሎ ዘእቤለከ ።,"And, behold, I am with thee, and will keep thee in all places whither thou goest, and will bring thee again into this land; for I will not leave thee, until I have done that which I have spoken to thee of." +ያዕቆብም ከእንቅልፉ ተነሥቶ። በእውነት እግዚአብሔር በዚህ ስፍራ ነው፤ እኔ አላወቅሁም ነበር አለ።,ወነቅሀ ያዕቆብ እምንዋሙ ወይቤ እግዚአብሔር ሀሎ ውስተ ዛቲ ምድር ወአንሰ ኢያእመርኩ ።,"And Jacob awaked out of his sleep, and he said, Surely the LORD is in this place; and I knew it not." +ፈራ፥ እንዲህም አለ። ይህ ስፍራ እንዴት ያስፈራ፤ ይህ ስፍራ የእግዚአብሔር ቤት ነው እንጂ ሌላ አይደለም፤ ይህም የሰማይ ደጅ ነው።,ወፈርሀ ወይቤ ግሩም ውእቱ ዝንቱ ምድር ወይከውን ዝየ ቤተ እግዚአብሔር ወዛቲ ኆኅታ ይእቲ ለሰማይ ።,"And he was afraid, and said, How dreadful is this place! this is none other but the house of God, and this is the gate of heaven." +ያዕቆብም ማልዶ ተነሣ፥ ተንተርሶት የነበረውንም ድንጋይ ወስዶ ሐውልት አድርጎ አቆመው፥ በላዩም ዘይትን አፈሰሰበት።,ወተንሥአ ያዕቆብ በጽባሕ ወነሥኣ ለይእቲ እብን እንተ ወደያ ትርኣሲሁ ወአቀማ ከመ ሐውልት ወሶጠ ቅብአ ላዕለ ርእሳ ።,"And Jacob rose up early in the morning, and took the stone that he had put for his pillows, and set it up for a pillar, and poured oil upon the top of it." +ያዕቆብም ያንን ስፍራ ቤቴል ብሎ ጠራው፤ አስቀድሞ ግን የዚያች ከተማ ስም ሎዛ ነበረ።,ወሰመየ ስሞ ለውእቱ መካን ቤተ እግዚአብሔር ወስሙሰ ለውእቱ ብሔር ትካቲሁ ውለምሕሳ ።,And he called the name of that place Bethel: but the name of that city was called Luz at the first. +ያዕቆብም እንዲህ ብሎ ስእለት ተሳለ። እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ቢሆን፥ በምሄድባትም በዚች መንገድ ቢጠብቀኝ፥ የምበላውንም እንጀራ የምለብሰውንም ልብስ ቢሰጠኝ፥,ወበፅአ ያዕቆብ ወይቤ ለእመ ሀሎ እግዚእ እግዚአብሔር ምስሌየ ወዐቀበኒ በ��ቲ ፍኖት እንተ አሐውር ወወሀበኒ እክለ ዘእሴሰይ ወልብሰ ዘእለብስ ፤,"And Jacob vowed a vow, saying, If God will be with me, and will keep me in this way that I go, and will give me bread to eat, and raiment to put on," +ወደ አባቴ ቤትም በጤና ብመለስ፥ እግዚአብሔር አምላኬ ይሆንልኛል፤,ወአግብአኒ በዳኅን ቤተ አቡየ ወይከውነኒ እግዚአብሔር አምላኪየ ።,So that I come again to my father's house in peace; then shall the LORD be my God: +ለሐውልት የተከልሁት ይህም ድንጋይ የእግዚአብሔር ቤት ይሆናል፤ ከሰጠኸኝም ሁሉ ለአንተ ከአሥር እጅ አንዱን እሰጥሃለሁ። a,ወዛቲ እብን እንተ አቀምኩ ትከውነኒ ቤተ እግዚአብሔር ወኵሎ ዘወሀበኒ ዓሥራተ እዴሁ እዔሥሮ ለከ ።,"And this stone, which I have set for a pillar, shall be God's house: and of all that thou shalt give me I will surely give the tenth unto thee." +ያዕቆብም ልጆቹን ጠርቶ እንዲህ አለ። በኋለኛው ዘመን የሚያገኛችሁን እንድነግራችሁ ተሰብሰቡ።,ወጸውዖሙ ያዕቆብ ለደቂቁ ወይቤሎሙ ተጋብኡ ወኣይድዕክሙ እንተ ትረክበክሙ በደኃሪ መዋዕል ።,"And Jacob called unto his sons, and said, Gather yourselves together, that I may tell you that which shall befall you in the last days." +እናንት የያዕቆብ ልጆች ተሰብሰቡ፥ ስሙም፤ አባታችሁ እስራኤልንም አድምጡ።,ወተጋብኡ ወመጽኡ ደቂቁ ለያዕቆብ ወይቤሎሙ ስምዕዎ ለአቡክሙ ።,"Gather yourselves together, and hear, ye sons of Jacob; and hearken unto Israel your father." +ሮቤል፥ አንተ በኵር ልጄና ኃይሌ፥ የጕብዝናዬም መጀመሪያ ነህ፤ የክብር አለቃና የኃይል አለቃ።,ሩቤል በኵርየ ኀያል ውእቱ ወቀዳሜ ወልድየ እኩየ ኮነ ወአግዘፈ ክሳዶ ወዕፁባተ ገብረ ።,"Reuben, thou art my firstborn, my might, and the beginning of my strength, the excellency of dignity, and the excellency of power:" +እንደ ውኃ የምትዋልል ነህ፤ አለቅነት ለአንተ አይሁን፤ ወደ አባትህ መኝታ ወጥተሃልና፤ አረከስኸውም፤ ወደ አልጋዬም ወጣ።,ቈረረ ከመ ማይ እስመ ዐረገ ዲበ ምስካበ አቡከ ወአርኰስኮ ለውእቱ ምስካብ ዘዲቤሁ ዐረገ ።,"Unstable as water, thou shalt not excel; because thou wentest up to thy father's bed; then defiledst thou it: he went up to my couch." +ስምዖንና ሌዊ ወንድማማች ናቸው፤ ሰይፎቻቸው የዓመፃ መሣሪያ ናቸው።,ስምዖን ወሌዊ አኀው ፈጸምዋ ለዐመፃ በቃሕዎሙ ወበኵናቶሙ ።,Simeon and Levi are brethren; instruments of cruelty are in their habitations. +በምክራቸው፥ ነፍሴ፥ አትግባ፤ ከጉባኤአቸውም ጋር፥ ክብሬ፥ አትተባበር፤ በቍጣቸው ሰውን ገድለዋልና፥ በገዛ ፈቃዳቸውም በሬን አስነክሰዋልና።,ነፍስየ ኢትትራከቦሙ ወኢይረድ ውስተ ሁከቶሙ እስመ በመዐቶሙ ቀተሉ ሰብአ ወበፍትወቶሙ መተሩ ሥረዊሁ ለአህጉር ።,"O my soul, come not thou into their secret; unto their assembly, mine honour, be not thou united: for in their anger they slew a man, and in their selfwill they digged down a wall." +ቍጣቸው ርጉም ይሁን፥ ጽኑ ነበርና፤ ኵርፍታቸውም፥ ብርቱ ነበርና፤ በያዕቆብ እከፋፍላቸዋለሁ፥ በእስራኤልም እበታትናቸዋለሁ።,ርጉመ ለይኩን መዐቶሙ እስመ ኢገገጹ ቍጥዓሆሙ ፤ እከፍሎሙ ውስተ ያዕቆብ ወእዘርዎሙ ውስተ እስራኤል ።,"Cursed be their anger, for it was fierce; and their wrath, for it was cruel: I will divide them in Jacob, and scatter them in Israel." +ይሁዳ፥ ወንድሞችህ አንተን ያመሰግኑሃል፤ እጅህ በጠላቶችህ ደንደስ ላይ ነው፤ የአባትህ ልጆች በፊትህ ይሰግዳሉ።,ይሁዳ ሰብሑከ አኀዊከ እደዊከ ላዕለ ዘባኖሙ ለጸላእትከ ይሰግዱ ለከ ደቂቀ አቡከ ።,"Judah, thou art he whom thy brethren shall praise: thy hand shall be in the neck of thine enemies; thy father's children shall bow down before thee." +ይሁዳ የአንበሳ ደቦል ነው፤ ልጄ ሆይ፥ ከአደንህ ወጣህ፤ እንደ አንበሳ አሸመቀ፥ እንደ ሴት አንበሳም አደባ፤ ያስነሣውስ ዘንድ ማን ይችላል?,ይሁዳ እጓለ አንበሳ እምሕዝአትከ ዕረግ ወልድየ ፤ ሰከብከ ወኖምከ ከመ አንበሳ ወከመ እጓለ አንበሳ አልቦ ዘያነቅሀከ ።,"Judah is a lion's whelp: from the prey, my son, thou art gone up: he stooped down, he couched as a lion, and as an old lion; who shall rouse him up?" +በትረ መንግሥት ከይሁዳ አይጠፋም፥ የገዥም ዘንግ ከእግሮቹ መካከል፥ ገዥ የሆነው እስኪመጣ ድረስ፤ የአሕዛብ መታዘዝም ለእርሱ ይሆናል።,ወኢይጠፍእ ምልእክና እምይሁዳ ወምስፍና እምአባሉ እስከ አመ ይረክብ ዘፅኑሕ ሎቱ ወውእቱ ተስፋሆሙ ለአሕዛብ ።,"The sceptre shall not depart from Judah, nor a lawgiver from between his feet, until Shiloh come; and unto him shall the gathering of the people be." +ውርንጫውን በወይን ግንድ ያስራል፥ የአህያይቱንም ግልገል በወይን አረግ፤ ልብሱን በወይን ያጥባል፥ መጎናጸፊያውንም በወይን ደም።,የአስር ውስተ ዐጸደ ወይን ዕዋሎ ወበዕፀ ዘይት አድጎ ፤ ወየኀፅብ በወይን አልባሲሁ ወበደመ አስካል ሰንዱኖ ።,"Binding his foal unto the vine, and his ass's colt unto the choice vine; he washed his garments in wine, and his clothes in the blood of grapes:" +ዓይኑም ከወይን ይቀላል፤ ጥርሱም ከወተት ነጭ ይሆናል።,ፍሡሓት እምወይን አዕይንቲሁ ወጸዐደ ከመ ሐሊብ ስነኒሁ ።,"His eyes shall be red with wine, and his teeth white with milk." +ዛብሎን በባሕር ዳር ይቀመጣል፤ እርሱም ለመርከቦች ወደብ ይሆናል፤ ዳርቻውም እስከ ሲዶና ድረስ ነው።,ዛቡሎን ሥኡኑ ይኅድር ከመ መርሶ አሕማር ወይስፋሕ እስከ ሲዶና ።,Zebulun shall dwell at the haven of the sea; and he shall be for an haven of ships; and his border shall be unto Zidon. +ይሳኮር አጥንተ ብርቱ አህያ ነው፥ በበጎች ጕረኖም መካከል ያርፋል።,ወይሳኮር ፈተዋ ለሠናይት ወያዐርፍ ማእከለ መዋርስት ።,Issachar is a strong ass couching down between two burdens: +ዕረፍትም መልካም መሆንዋን አየ፥ ምድሪቱም የለማች መሆንዋን፤ ትከሻውን ለመሸከም ዝቅ አደረገ፥ በሥራም ገበሬ ሆነ።,ወሶበ ርእያ ከመ ሠናይት ይእቲ ዕረፍት ወአትሐተ መትከፍቶ ከመ ይትቀነያ ለምድር ወጻመወ ወኮነ ሐረሳዌ ብእሴ ።,"And he saw that rest was good, and the land that it was pleasant; and bowed his shoulder to bear, and became a servant unto tribute." +ዳን በወገኑ ይፈርዳል፥ ከእስራኤል ነገድ እንደ አንዱ።,ዳን ይኴንን ሕዝቦ ከመ አሐቲ እምነገደ እስራኤል ።,"Dan shall judge his people, as one of the tribes of Israel." +ዳን በጐዳና ላይ እንደ እባብ ይሆናል፥ በመንገድም እንደ ቀንዳም እባብ፤ ፈረሱን ከሰኮናው ይነክሳል፥ ፈረሰኛም ወደ ኋላው ይወድቃል።,*ይኩን ዳን * አርዌ ምድር ዘይፀንሕ ውስተ ፍኖት ዘይነስኮ ሰኰናሁ ለፈረስ ወይወድቅ ዘይጼዐኖ ድኅሬሁ ።,"Dan shall be a serpent by the way, an adder in the path, that biteth the horse heels, so that his rider shall fall backward." +እግዚአብሔር ሆይ፥ መድኃኒትህን እጠብቃለሁ።,ወይፀንሕ ከመ ያድኅኖ እግዚአብሔር ።,"I have waited for thy salvation, O LORD." +ጋድን ዘማቾች ይዘምቱበታል፤ እርሱ ግን ተከታትሎ ይዘምትባቸዋል።,ጋድ ፈየትዎ ፈያት ወውእቱሂ ፈየቶሙ ተሊዎ አሰሮሙ ።,"Gad, a troop shall overcome him: but he shall overcome at the last." +የአሴር እንጀራው ወፍራም ነው፥ ለነገሥታቱም ደስ የሚያሰኝ መብልን ይሰጣል።,አሴር ጽጉበ እክል ወውእቱ ይሁብ ሲሳየ ለመላእክት ።,"Out of Asher his bread shall be fat, and he shall yield royal dainties." +ንፍታሌም የተፈታ ሚዳቋ ነው፤ መልካም ቃልን ይሰጣል።,ንፍታሌም በቀልት ዕረፍት እንተ ትሤኒ አውፅአት እክለ ።,Naphtali is a hind let loose: he giveth goodly words. +ዮሴፍ ትንሹ የፍሬ ዛፍ ነው፥ በምንጭ አጠገብ የሚያፈራ የፍሬ ዛፍ፤ አረጎቹ በቅጥር ላይ ያድጋሉ።,ወልድ ዘይልህቅ ውእቱ ዮሴፍ ወልድየ ዘይልህቀኒ ወዘይቀንእ ሊተ ወልድየ ወሬዛ ዘይገብእ ኀቤየ ።,"Joseph is a fruitful bough, even a fruitful bough by a well; whose branches run over the wall:" +ቀስተኞች አስቸገሩት፥ ነደፉትም፥ ተቃወሙትም፤,እለ ፀአልዎ በምክሮሙ ወኮንዎ አጋእስተ ወነደፍዎ ።,"The archers have sorely grieved him, and shot at him, and hated him:" +ነገር ግን ቀስቱ እንደ ጸና ቀረ፤ የእጆቹም ክንድ በያዕቆብ አምላክ እጅ በረታ፥ በዚያው በጠባቂው በእስራኤል ዓምድ፥,ወተቀጥቀጠ አቅስቲሆሙ በኀይል ወደክመ ሥርወ መዝራዕተ እደዊሆሙ በእደ ኅይሉ ለያዕቆብ ፤ በህየ አጽንዖ ለእስራኤል በኀበ አምላኩ ለአቡከ ።,"But his bow abode in strength, and the arms of his hands were made strong by the hands of the mighty God of Jacob; (from thence is the shepherd, the stone of Israel:)" +በአባትህ አምላክ እርሱም የሚረዳህ፥ ሁሉንም በሚችል አምላክ እርሱም የሚባርክህ፥ በሰማይ በረከት ከላይ በሚገኝ፥ በጥልቅም በረከት ከታች በሚሠራጭ፥ በጡትና በማኅፀን በረከት።,ወረድአከ አምላከ ዚአየ ወባረከከ በረከተ ሰማይ እምላዕሉ ወበረከተ ምድር እንተ ባቲ ኵሎ በእንተ በረከተ አጥባት ወመሓፅን ።,"Even by the God of thy father, who shall help thee; and by the Almighty, who shall bless thee with blessings of heaven above, blessings of the deep that lieth under, blessings of the breasts, and of the womb:" +የአባትህ በረከቶች ጽኑዓን ከሆኑ ከተራሮች በረከቶች ይልቅ ኃያላን ናቸው፤ ዘላለማውያን ከሆኑ ከኮረፍቶችም በረከቶች ይልቅ ኃያላን ናቸው፤ እነርሱም በዮሴፍ ራስ ላይ ይሆናሉ፥ በወንድሞቹ መካከል አለቃ በሆነው ራስ አናት ላይ።,በረከተ አቡከ ወእምከ ጽንዕት እምበረከቶሙ ለአድባር እለ ውዲዳን በበረከተ መላእክቲሁ ለእግዚአብሔር ከመ ተሀሉ ዲበ ርእሱ ለዮሴፍ ወዲበ ርእሶሙ ለእለ ኮንዎ አኅዊሁ ።,"The blessings of thy father have prevailed above the blessings of my progenitors unto the utmost bound of the everlasting hills: they shall be on the head of Joseph, and on the crown of the head of him that was separate from his brethren." +ብንያም ነጣቂ ተኵላ ነው፤ የበዘበዘውን በጥዋት ይበላል፥ የማረከውንም በማታ ይካፈላል።,ብንያም ተኵላ መሣጢ ይበልዕ በነግህ ወፍና ሰርክ ይሁብ ሱሳየ ።,"Benjamin shall ravin as a wolf: in the morning he shall devour the prey, and at night he shall divide the spoil." +እነዚህም ሁሉ አሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገዶች ናቸው፤ አባታቸው የነገራቸው ይህ ነው፥ ባረካቸውም፤ እያንዳንዳቸውን እንደ በረከታቸው ባረካቸው።,እሉ እሙንቱ ደቂቀ ያዕቆብ ዐሠርቱ ወክልኤቱ ወዘንተ ነገሮሙ አቡሆሙ ወባረኮሙ አቡሆሙ ለለ አሐዱ በከመ በረከቱ ባረኮሙ ለለ አሐዱ ።,"All these are the twelve tribes of Israel: and this is it that their father spake unto them, and blessed them; every one according to his blessing he blessed them." +እንዲህ ብሎም አዘዛቸው። እኔ ወደ ወገኖቼ እሰበሰባለሁ፤ በኬጢያዊ በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለችው ዋሻ ከአባቶቼ ጋር ቅበሩኝ፤,ወይቤሎሙ ናሁ አሐውር አንሰ ኀበ ሕዝብየ ወቅብሩኒ ምስለ አበዊየ ውስተ በአት እንተ ሀለወት ውስተ ገራህቱ ለኤፌሮን ኬጥያዊ ፤,"And he charged them, and said unto them, I am to be gathered unto my people: bury me with my fathers in the cave that is in the field of Ephron the Hittite," +እርስዋም በከነዓን ምድር በመምሬ ፊት ያለች፥ አብርሃም ለመቃብር ርስት ከኬጢያዊ ከኤፍሮን ከእርሻው ጋር የገዛት፥ ባለ ድርብ ክፍል ዋሻ ናት።,ውስተ በአተ ካዕበት እንተ አንጻረ ምንባሬ ውስተ ምድረ ከናአን እንተ ተሣየጠ አብርሃም በኀበ ኤፌሮን ኬጥያዊ እንተ ተሣየጠ ለመቃብር ።,"In the cave that is in the field of Machpelah, which is before Mamre, in the land of Canaan, which Abraham bought with the field of Ephron the Hittite for a possession of a buryingplace." +አብርሃምና ሚስቱ ሣራ ከዚያ ተቀበሩ፤ ይስሐቅና ሚስቱ ርብቃ ከዚያ ተቀበሩ፤ ከዚያም እኔ ልያን ቀበርኋት፤,ህየ ቀበርዎሙ ለአብርሃም ወለሳራ ብእሲቱ ወህየ ቀበርዎሙ ለይስሐቅ ወለርብቃ ብእሲቱ ወህየ ቀበርዋ ለልያሂ ፤,There they buried Abraham and Sarah his wife; there they buried Isaac and Rebekah his wife; and there I buried Leah. +እርሻውና በእርስዋ ላይ ያለችው ዋሻ ከኬጢ ልጆች የተገዙ ናቸው።,ውስተ በአተ ገራህት እንተ ተሣየጡ በኀበ ደቂቀ ኬጢ ።,The purchase of the field and of the cave that is therein was from the children of Heth. +ያዕቆብም ትእዛዙን ለልጆቹ ተናግሮ በፈጸመ ጊዜ እግሮቹን በአልጋው ላይ ሰብስቦ ሞተ፥ ወደ ወገኖቹም ተከማቸ።,ወአኅለቀ ያዕቆብ አዝዞቶሙ ለደቂቁ ወሰፍሐ እገሪሁ ዲበ ምስካቢሁ ወሞተ ወቀበርዎ ኀበ ሕዝቡ ።,"And when Jacob had made an end of commanding his sons, he gathered up his feet into the bed, and yielded up the ghost, and was gathered unto his people." +ከዚህም ነገር በኋላ እንዲህ ሆነ፤ እነሆ አባትህ ታምሞአል ብለው ለዮሴፍ ነገሩት፤ እርሱም ሁለቱን ልጆቹን ምናሴንና ኤፍሬምን ይዞ ሄደ።,ወኮነ እምድኅረ ዝንቱ ነገር ይቤልዎ ለዮሴፍ ደክመ አቡነ ወነሥአ ዮሴፍ ክልኤ ደቂቆ ምናሴሃ ወኤፍሬምሃ ።,"And it came to pass after these things, that one told Joseph, Behold, thy father is sick: and he took with him his two sons, Manasseh and Ephraim." +ለያዕቆብም። እነሆ ልጅህ ዮሴፍ መጥቶልሃል ብለው ነገሩት፤ እስራኤልም ተጠነካከረ፥ በአልጋውም ላይ ተቀመጠ።,ወይቤልዎ ለእስራኤል ናሁ ወልድከ ዮሴፍ ይመጽእ ኀቤከ ወተኀየለ እስራኤል ወነበረ ዲበ ምስካቢሁ ።,"And one told Jacob, and said, Behold, thy son Joseph cometh unto thee: and Israel strengthened himself, and sat upon the bed." +ያዕቆብ ዮሴፍን አለው። ሁሉን የሚችል አምላክ በከነዓን ምድር በሎዛ ተገለጠልኝ፥ ባረከኝም,ወይቤሎ ያዕቆብ ለዮሴፍ አምላኪየ ዘአስተርአየኒ በሉዛ በምድረ ከናአን ወባረከኒ ፤,"And Jacob said unto Joseph, God Almighty appeared unto me at Luz in the land of Canaan, and blessed me," +እንዲህም አለኝ። እነሆ ፍሬያማ አደርግሃለሁ፥ አበዛሃለሁም፥ ለብዙም ሕዝብ ጉባኤ አደርግሃለሁ፤ ይህችንም ምድር ከአንተ በኋላ ለዘላለም ርስት ለዘርህ እሰጣታለሁ።,ወይቤለኒ ናሁ አነ ኣበዝኀከ ወኣስተበዝኀከ ወእገብረከ ማኅበረ አሕዛብ ወእሁበካሃ ለዛቲ ምድር ወለዘርእከ እምድኅሬከ ከመ ይምልክዋ ለዓለም ።,"And said unto me, Behold, I will make thee fruitful, and multiply thee, and I will make of thee a multitude of people; and will give this land to thy seed after thee for an everlasting possession." +አሁንም እኔ ወደ አንተ ከመምጣቴ በፊት በግብፅ ምድር የተወለዱልህ ሁለቱ ልጆችህ ለእኔ ይሁኑ፤ ኤፍሬምና ምናሴ ለእኔ እንደ ሮቤልና እንደ ስምዖን ናቸው።,ወይእዜኒ እሉ ደቂቅከ ክልኤቱ እለ ተወልዱ ለከ በብሔረ ግብጽ ዘእንበለ እምጻእ አነ ዝየ ኀቤከ ኤፍሬም ወምናሴ ከመ ሩቤል ወስምዖን ሊተ እሙንቱ ።,"And now thy two sons, Ephraim and Manasseh, which were born unto thee in the land of Egypt before I came unto thee into Egypt, are mine; as Reuben and Simeon, they shall be mine." +ከእነርሱም በኋላ የምትወልዳቸው ልጆች ለአንተ ይሁኑ፤ በርስታቸው በወንድሞቻቸው ስም ይጠሩ።,ወእመቦ ዘወለድከ እምይእዜ ይኩኑ በስመ አኀዊሆሙ ወይሰመዩ ወይኩኑ ውስተ ክፍለ አኀዊሆሙ ።,"And thy issue, which thou begettest after them, shall be thine, and shall be called after the name of their brethren in their inheritance." +እኔም ከመስጴጦምያ በመጣሁ ጊዜ፥ ወደ ኤፍራታ ለመግባት ጥቂት ቀርቶኝ በመንገድ ሳለሁ፥ ራሔል በከነዓን ምድር ሞተችብኝ፤ በዚያም በኤፍራታ መንገድ ላይ፥ እርስዋም ቤተ ልሔም ናት፥ ቀበርኋት።,ወአመ መጻእኩ አነ እምስጴጦምያ ዘሶርያ ሞተት ራሔል እምከ በምድረ ከናአን ሶአበ ቀረብኩ ኀበ ምርዋጸ አፍራስ ብሔረ ኤፍራታ ለበጺሐ ኤፍራታ ወቀበርክዋ ውስተ ፍኖት ዘምርዋጸ አፍሪስ ዘስሙ ቤተ ሌሔም ።,"And as for me, when I came from Padan, Rachel died by me in the land of Canaan in the way, when yet there was but a little way to come unto Ephrath: and I buried her there in the way of Ephrath; the same is Bethlehem." +እስራኤልም የዮሴፍን ልጆች አይቶ። እነዚህ እነማን ናቸው? አለው።,ወሶበ ርእየ እስራኤል ደቂቆ ለዮሴፍ ይቤሎ ምንትከ እሉ ።,"And Israel beheld Joseph's sons, and said, Who are these?" +ዮሴፍም ለአባቱ። እግዚአብሔር በዚህ የሰጠኝ ልጆቼ ናቸው አለ። እርሱም። እባርካቸው ዘንድ ወደዚህ አቅርብልኝ አለ።,ወይቤሎ ዮሴፍ ለአቡሁ ደቂቅየ እለ ወሀበኒ እግዚአብሔር በዝየ ወይቤሎ ያዕቆብ አምጽኦሙ ኀቤየ ከመ እባርኮሙ ።,"And Joseph said unto his father, They are my sons, whom God hath given me in this place. And he said, Bring them, I pray thee, unto me, and I will bless them." +የእስራኤልም ዓይኖች ከሽምግልና የተነሣ ከብደው ነበር፥ ማየትም አይችልም ነበር፤ ወደ እርሱም አቀረባቸው፥ ሳማቸውም፥ አቀፋቸውም።,ወአዕይንቲሁ ለእስራኤል ከብደ ወተከድና እምርሥእ ወኢይክል ከሢቶተ ወነጽሮ ወአቅረቦሙ ኀቤሁ ወሰዐሞሙ ወሐቀፎሙ ።,"Now the eyes of Israel were dim for age, so that he could not see. And he brought them near unto him; and he kissed them, and embraced them." +እስራኤልም ዮሴፍን። ፊትህን አያለሁ ብዬ አላሰብሁም ነበር፤ እነሆም እግዚአብሔር ዘርህን ደግሞ አሳየኝ አለው።,ወይቤሎ እስራኤል ለዮሴፍ ናሁ ኢተፈለጥኩ እምገጽከ ወናሁ ዘርአከኒ አርአየኒ እግዚአብሔር ።,"And Israel said unto Joseph, I had not thought to see thy face: and, lo, God hath shewed me also thy seed." +ዮሴፍም ከጕልበቱ ፈቀቅ አደረጋቸው፥ ወደ ምድርም በግምባሩ ሰገደ።,ወአውፅኦሙ ዮሴፍ እማእከለ ብረኪሁ ወሰገደ ሎቱ በገጹ ውስተ ምድር ።,"And Joseph brought them out from between his knees, and he bowed himself with his face to the earth." +ዮሴፍም ሁለቱን ልጆቹን ወሰደ፥ ኤፍሬምንም በቀኙ በእስራኤል ግራ፥ ምናሴንም በግራው በእስራኤል ቀኝ አደረገው፥ ወደ እርሱም አቀረባቸው።,ወነሥኦሙ ዮሴፍ ለክልኤሆሙ ደቂቁ ወአቀሞ ለኤፍሬም በየማኑ ኀበ ፀጋመ እስራኤል ወለምናሴ አቀሞ በፀጋሙ ኀበ የማነ እስራኤል ወአቀረቦሙ ኀበ አቡሁ ።,"And Joseph took them both, Ephraim in his right hand toward Israel's left hand, and Manasseh in his left hand toward Israel's right hand, and brought them near unto him." +እስራኤልም ቀኝ እጁን ዘርግቶ በኤፍሬም ራስ ላይ አኖረው፥ እርሱም ታናሽ ነበረ፥ ግራውንም በምናሴ ራስ ላይ አኖረ፤ እጆቹንም አስተላለፈ፥ ምናሴ በኵር ነበርና።,ወሰፍሐ እስራኤል እዴሁ እንተ የማን ወወደያ ውስተ ርእሰ ኤፍሬም ወውእቱ ይንእስ እምነ እኁሁ ወእዴሁ እንተ ፀጋም ወደያ ውስተ ርእሰ ምናሴ ወአስተኀለፈ እዴሁ ።,"And Israel stretched out his right hand, and laid it upon Ephraim's head, who was the younger, and his left hand upon Manasseh's head, guiding his hands wittingly; for Manasseh was the firstborn." +ያዕቆብም ዮሴፍን ባረከ እንዲህም አለ። አባቶቼ አብርሃምና ይስሐቅ በፊቱ የሄዱለት እርሱ እግዚአብሔር፥ ከታናሽነቴ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እኔን የመገበኝ እግዚአብሔር፥,ወባረኮሙ ወይቤ ውእቱ እግዚአብሔር ዘአሥመርዎ አበዊየ ቅድሜሁ አብርሃም ወይስሐቅ ወእግዚአብሔር ውእቱ ዘሐፀነኒ ወሴሰየኒ እምንእስየ እስከ ይእዜ ወእስከ ዛቲ ዕለት ፤,"And he blessed Joseph, and said, God, before whom my fathers Abraham and Isaac did walk, the God which fed me all my life long unto this day," +ከክፉ ነገር ሁሉ ያዳነኝ መልአክ፥ እርሱ እነዚህን ብላቴኖች ይባርክ፤ ስሜም የአባቶቼ የአብርሃምና የይስሐቅም ስም በእነርሱ ይጠራ፤ በምድርም መካከል ይብዙ።,ወመልአከ እግዚአብሔር ዘአድኀነኒ እምኵሉ እኪት ውእቱ ለይባርኮሙ ለእሉ ሕፃናት ወይሰመይ ስምየ በላዕሌሆሙ ወስመ አበዊየ አብርሃም ወይስሐቅ ወይብዝኁ ወይትባዝኁ ወይምልኡ ዲበ ምድር ።,"The Angel which redeemed me from all evil, bless the lads; and let my name be named on them, and the name of my fathers Abraham and Isaac; and let them grow into a multitude in the midst of the earth." +ዮሴፍም አባቱ ቀኝ እጁን በኤፍሬም ራስ ላይ ጭኖ ባየ ጊዜ አሳዘነው፤ የአባቱንም እጅ በምናሴ ራስ ላይ ይጭነው ዘንድ ከኤፍሬም ራስ ላይ አነሣው።,ወሶበ ርእየ ዮሴፍ ከመ ወደየ እደሁ አቡሁ እንተ የማን ውስተ ርእሰ ኤፍሬም ወእንተ ፀጋም ላዕለ ርእሰ ምናሴ ፤,"And when Joseph saw that his father laid his right hand upon the head of Ephraim, it displeased him: and he held up his father's hand, to remove it from Ephraim's head unto Manasseh's head." +ዮሴፍም አባቱን። አባቴ ሆይ እንዲህ አይደለም፥ በኵሩ ይህ ነውና፤ ቀኝህን በራሱ ላይ አድርግ አለው።,ወይቤሎ ዮሴፍ ለአቡሁ አኮ ከመዝ አባ እስመ ዝንቱ በኵርየ ደይ እዴከ እንተ የማን ላዕሌሁ ።,"And Joseph said unto his father, Not so, my father: for this is the firstborn; put thy right hand upon his head." +አባቱም እንቢ አለ እንዲህ ሲል። አወቅሁ ልጄ ሆይ፥ አወቅሁ፤ ይህም ደግሞ ሕዝብ ይሆናል ታላቅም ይሆናል፤ ነገር ግን ታናሽ ወንድሙ ከእርሱ ይበልጣል፥ ዘሩም የአሕዛብ ሙላት ይሆናል።,ወይቤሎ አአምር ወልድየ አአምር ዝኒ ይከውን ሕዝበ ወዝኒ የዐቢ አላ እኁሁ ዘይንእስ የዐብዮ ወዘርኡ ብዙኅ አሕዛበ ይከውን ።,"And his father refused, and said, I know it, my son, I know it: he also shall become a people, and he also shall be great: but truly his younger brother shall be greater than he, and his seed shall become a multitude of nations." +በዚያም ቀን እንዲህ ብሎ ባረካቸው። በእናንተ እስራኤል እንዲህ ብሎ ይባርካል። እግዚአብሔር እንደ ኤፍሬምና እንደ ምናሴ ያድርግህ። ኤፍሬምንም ከምናሴ ፊት አደረገው።,ወባረኮሙ በይእቲ ዕለት ወይቤ ብክሙ ይትባረክ እስራኤል ወይበሉ ይባርከ እግዚአብሔር ከመ ኤፍሬም ወምናሴ ።,"And he blessed them that day, saying, In thee shall Israel bless, saying, God make thee as Ephraim and as Manasseh: and he set Ephraim before Manasseh." +እስራኤልም ዮሴፍን። እነሆ እኔ እሞታለሁ፤ እግዚአብሔርም ከእናንተ ጋር ይሆናል፥ ወደ አባቶቻችሁም ምድር ይመልሳችኋል፤,ወይቤሎ እስራኤል ለዮሴፍ ናሁ አነ እመውት ወየሀሉ እግዚአብሔር ምስሌክሙ ወያግብእክሙ ውስተ ምድረ አበዊክሙ ።,"And Israel said unto Joseph, Behold, I die: but God shall be with you, and bring you again unto the land of your fathers." +እኔም ከአሞራውያን በሰይፌና በቀስቴ የወሰድሁትን ለአንተ ከወንድሞችህ አንድ እጅ አብልጬ ሰጠሁህ አለው። a,ወናሁ እሁበከ ምህርካ ሠናየ ዘይኄይስ እምዘ አኀዊከ ዘነሣእኩ እምእዴሆሙ ለአሞሬዎን በቀስትየ ወበኵናትየ ።,"Moreover I have given to thee one portion above thy brethren, which I took out of the hand of the Amorite with my sword and with my bow." +እስራኤልም ለእርሱ ያለውን ሁሉ ይዞ ተነሣ፥ ወደ ቤርሳቤህ መጣ፥ መሥዋዕትንም ለአባቱ ለይስሐቅ አምላክ ሠዋ።,ወተንሥአ እስራኤል ምስለ ኵሉ ንዋዩ ወበጽሑ ኀበ ዐዘቅተ መሐላ ወሦዐ መሥዋዕተ ለአምላከ ይስሐቅ አቡሁ ።,"And Israel took his journey with all that he had, and came to Beersheba, and offered sacrifices unto the God of his father Isaac." +እግዚአብሔርም በሌሊት ራእይ። ያዕቆብ ያዕቆብ ብሎ ለእስራኤል ተናገረው። እርሱም። እነሆኝ አለ።,ወይቤሎ በሕልም አምላከ እስራኤል በሌሊት ያዕቆብ ያዕቆብ ወይቤ ምንትኑ ውእቱ ።,"And God spake unto Israel in the visions of the night, and said, Jacob, Jacob. And he said, Here am I." +አለውም። የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ ወደ ግብፅ መውረድ አትፍራ፥ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና።,ወይቤሎ አነ ውእቱ አምላከ አቡከ ፤ ኢትፍራህ ወሪደ ግብጽ እስመ ሕዝበ ዐቢየ እሬስየከ በህየ ።,"And he said, I am God, the God of thy father: fear not to go down into Egypt; for I will there make of thee a great nation:" +እኔ ወደ ግብፅ አብሬህ እወርዳለሁ፥ ከዚያም ደግሞ እኔ አወጣሃለሁ፤ ዮሴፍም እጁን በዓይንህ ላይ ያኖራል።,ወአነ እወርድ ምስሌከ ውስተ ብሔረ ግብጽ ወአነ እሄሉ ምስሌከ ዘልፈ ወዮሴፍ ይከድነከ አዕይንቲከ ።,I will go down with thee into Egypt; and I will also surely bring thee up again: and Joseph shall put his hand upon thine eyes. +ያዕቆብም ከቤርሳቤህ ተነሣ፤ የእስራኤልም ልጆች ያዕቆብን ይወስዱ ዘንድ ፈርዖን በሰደዳቸው ሰረገሎች አባታቸውን ያዕቆብንና ሕፃናቶቻቸውን ሴቶቻቸውንም ወሰዱ።,ወተንሥአ ያዕቆብ እምኀበ ዐዘቅተ መሐላ ወነሥእዎ ደቂቁ ለያዕቆብ ለእስራኤል አቡሆሙ ወንዋዮሙሂ ምስሌሆሙ ወአንስቲያሆሙሂ ወጸዐኑ ውስተ ሰረገላ ዘፈነወ ዮሴፍ በዘ ያምጽእዎሙ ።,"And Jacob rose up from Beersheba: and the sons of Israel carried Jacob their father, and their little ones, and their wives, in the wagons which Pharaoh had sent to carry him." +��ንስሶቻቸውንም በከነዓን አገርም ያገኙትን ከብታቸውን ሁሉ ይዘው ያዕቆብና ዘሩ ሁሉ ከእርሱ ጋር ወደ ግብፅ መጡ፤,ወነሥኡ ንዋዮሙ ወኵሎ ጥሪቶሙ ዘአጥረዩ በምድረ ከናአን ወቦአ ያዕቆብ ብሔረ ግብጽ ወኵሉ ዘርኡ ምስሌሁ ፤,"And they took their cattle, and their goods, which they had gotten in the land of Canaan, and came into Egypt, Jacob, and all his seed with him:" +ወንዶች ልጆቹንና የልጆቹን ወንዶች ልጆች፥ ሴቶች ልጆቹንና የወንዶች ልጆቹን ሴቶች ልጆች፥ ዘሩንም ሁሉ ከእርሱ ጋር ወደ ግብፅ አስገባቸው።,ደቂቁ ወደቂቀ ደቂቁ ወአዋልዲሁ ወአዋልደ አዋልዲሁ ምስሌሁ ።,"His sons, and his sons' sons with him, his daughters, and his sons' daughters, and all his seed brought he with him into Egypt." +ወደ ግብፅም የገቡት የእስራኤል ልጆች ስም ይህ ነው፥ ያዕቆብና ልጆቹ፤ የያዕቆብ በኵር ሮቤል።,ወከመዝ ውእቱ አስማቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል እለ ቦኡ ብሔረ ግብጽ በኵሩ ለያዕቆብ ሩቤል ።,"And these are the names of the children of Israel, which came into Egypt, Jacob and his sons: Reuben, Jacob's firstborn." +የሮቤልም ልጆች፤ ሄኖኅ፥ ፈሉሶ፥ አስሮን፥ ከርሚ።,ወደቂቀ ሩቤል *ሄኖኅ ወፍሉስ ወአስሮን ወከርሚ ።,"And the sons of Reuben; Hanoch, and Phallu, and Hezron, and Carmi." +የስሞዖን ልጆች፤ ይሙኤል፥ ያሚን፥ ኦሃድ፥ ያኪን፥ ጾሐር፥ የከነዓናዊት ልጅ ሳኡል።,ወደቂቀ ስምዖን የሙኤል ወያሚን ወአኦድ ወያክን ወሳኦር ወሰኡል ዘእምነ ከናናዊት ።,"And the sons of Simeon; Jemuel, and Jamin, and Ohad, and Jachin, and Zohar, and Shaul the son of a Canaanitish woman." +የሌዊም ልጆች፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ።,ወደቂቀ ሌዊ ገርሶን ወቃዓት ወሜራሪ ።,"And the sons of Levi; Gershon, Kohath, and Merari." +የይሁዳም ልጆች፤ ዔር፥ አውናን፥ ሴሎም፥ ፋሬስ፥ ዛራ፤ ዔርና አውናን በከነዓን ምድር ሞቱ፤ የፋሬስም ልጆች ኤስሮም፥ ሐሙል።,ወደቂቀ ይሁዳ ዔር ወአውናን ወሴሎም ወፋሬሰ ወዛራ ወሞተ ዔር ወአውናን በምድረ ከናአን ፤ ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ፋሬስ ኤስሮም ወይሞሔል ።,"And the sons of Judah; Er, and Onan, and Shelah, and Pharez, and Zerah: but Er and Onan died in the land of Canaan. And the sons of Pharez were Hezron and Hamul." +የይሳኮርም ልጆች፤ ቶላ፥ ፉዋ፥ ዮብ፥ ሺምሮን።,ወደቂቀ ይሳኮር ቶላዕ ወፎሐ ወያሱብ ወስምራ ።,"And the sons of Issachar; Tola, and Phuvah, and Job, and Shimron." +የዛብሎንም ልጆች፤ ሴሬድ፥ ኤሎን፥ ያሕልኤል።,ወደቂቀ ዛቡሎን ሳሬድ ወአሎን ወአሌል* ።,"And the sons of Zebulun; Sered, and Elon, and Jahleel." +ልያ በመስጴጦምያ በሶርያ ለያዕቆብ የወለደቻቸው ልጆችና ሴቲቱ ልጅዋ ዲና እነዚህ ናቸው፤ ወንዶችም ሴቶችም ልጆችዋ ሁሉ ሠላሳ ሦስት ነፍስ ናቸው።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ልያ ዘወለደት ለያዕቆብ በምስጴጦምያ ዘሶርያ ወዲና ወለቱ ወኵሉ ነፍስ ደቅ ወአዋልድ ሠላሳ ወሠለስቱ ።,"These be the sons of Leah, which she bare unto Jacob in Padanaram, with his daughter Dinah: all the souls of his sons and his daughters were thirty and three." +የጋድም ልጆች ጽፎን፥ ሐጊ፥ ሹኒ፥ ኤስቦን፥ ዔሪ፥ አሮዲ፥ አርኤሊ።,ወደቂቀ ጋድ *ሰፎን ወሕግ ወሱኒ ወአዜን ወኣድ ወአሮሐድ ወአሪሔል ።,"And the sons of Gad; Ziphion, and Haggi, Shuni, and Ezbon, Eri, and Arodi, and Areli." +የአሴርም ልጆች፤ ዪምና፥ የሱዋ፥ የሱዊ፥ በሪዓ፥ እኅታቸው ሤራሕ፤ የበሪዓ ልጆችም፤ ሔቤር፥ መልኪኤል።,ወደቂቀ አሴር ኢያምን ወኢያሱ ወኢዩል ወባርያ ወሳራ እኅቶሙ ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ባርያ ኮቦር ወሜልኪየል* ።,"And the sons of Asher; Jimnah, and Ishuah, and Isui, and Beriah, and Serah their sister: and the sons of Beriah; Heber, and Malchiel." +ላባ ለልጁ ለልያ የሰጣት የዘለፋ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ እነዚህን አሥራ ስድስቱንም ነፍስ ለያዕቆብ ወለደች።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ዘለፋ እንተ ወሀባ ለልያ ላባ ወይእቲ ዘወለደት ለያዕቆብ ዐሠርቱ ወስድስቱ ነፍስ እሙንቱ ።,"These are the sons of Zilpah, whom Laban gave to Leah his daughter, and these she bare unto Jacob, even sixteen souls." +የያዕቆብ ���ስት የራሔል ልጆች ዮሴፍና ብንያም ናቸው።,ወደቂቀ ራሔል ብእሲተ ያዕቆብ ዮሴፍ ወብንያም ።,"The sons of Rachel Jacob's wife; Joseph, and Benjamin." +ለዮሴፍም በግብፅ ምድር ምናሴና ኤፍሬም ተወለዱለት፤ የሄልዮቱ ከተማ ካህን የጶጥፌራ ልጅ አስናት የወለደቻቸው ናቸው።,ወተወልዱ ሎቱ ለዮሴፍ ደቂቅ በብሔረ ግብጽ ምናሴ ወኤፍሬም ፤ ወደቂቀ ምናሴ ዘወለደት ሎቱ ዕቅብቱ ሶርያዊት *ማኪር ወማኪር ወለዶ ለገለአድ ፤* ወደቂቀ ኤፍሬም እኁሁ ለምናሴ *ሱታላ ወጠኀን ወደቂቀ ሱታለ ኤዴን ።*,"And unto Joseph in the land of Egypt were born Manasseh and Ephraim, which Asenath the daughter of Potipherah priest of On bare unto him." +የብንያምም ልጆች፤ ቤላ፥ ቤኬር፥ አስቤል፤ የቤላ ልጆችም፤ ጌራ፥ ናዕማን፥ አኪ፥ ሮስ፥ ማንፌን፥ ሑፊም፤ ጌራም አርድን ወለደ።,ወደቂቀ ብንያም *ባዕል ወቦኮር ወአሲቤር ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ባዕል ጌራ ወኖሔማን ወኤሒ ወሮስ ወመፊም * ወጌራ ወለዶ ለአራድ ።,"And the sons of Benjamin were Belah, and Becher, and Ashbel, Gera, and Naaman, Ehi, and Rosh, Muppim, and Huppim, and Ard." +ለያዕቆብ የተወለዱለት የራሔልም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ሁሉም አሥራ አራት ነፍስ ናቸው።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ራሔል ዘወለደት ለያዕቆብ ዐሠርቱ ወሰማኒቱ ነፍስ ውእቱ ።,"These are the sons of Rachel, which were born to Jacob: all the souls were fourteen." +የዳንም ልጆች፤ ሑሺም።,ወደቂቀ ዳን አሳ ።,And the sons of Dan; Hushim. +የንፍታሌምም ልጆች፤ ያሕጽኤል፥ ጉኒ፥ ዬጽር፥ ሺሌም።,ወደቂቀ ንፍታሌም *አሴሔል ወጎሂን ወዬሴር ወሴሌም* ።,"And the sons of Naphtali; Jahzeel, and Guni, and Jezer, and Shillem." +ላባ ለልጁ ለራሔል የሰጣት የባላ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ እነዚህንም ለያዕቆብ ወለደችለት፤ ሁሉም ሰባት ነፍስ ናቸው።,እሉ እሙንቱ ደቂቀ ባላ እንተ ወሀባ ላባ ለራሔል ወለቱ ወወለደቶሙ ለእሉ ለያዕቆብ ወኵሉ ነፍስ ሰባዕቱ ዘወለደት ባላ ።,"These are the sons of Bilhah, which Laban gave unto Rachel his daughter, and she bare these unto Jacob: all the souls were seven." +ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብፅ የገቡት ሰዎች ሁሉ ከጉልበቱ የወጡት፥ ከልጆቹ ሚስቶች ሌላ፥ ሁላቸው ስድሳ ስድስት ናቸው።,ወኵሉ ነፍስ ዘቦአ ብሔረ ግብጽ ምስለ ያዕቆብ ዘእንበለ አንስት ስሳ ወስድስቱ ።,"All the souls that came with Jacob into Egypt, which came out of his loins, besides Jacob's sons' wives, all the souls were threescore and six;" +በግብፅ ምድር የተወለዱለት የዮሴፍም ልጆች ሁለት ናቸው፤ ወደ ግብፅ የገቡት የያዕቆብ ቤተ ሰዎች ሁሉ ሰባ ናቸው።,ወደቂቀ ዮሴፍ እለ ተወልዱ ሎቱ በብሔረ ግብጽ ሰባዕቱ ወኮነ ኵሉ ነፍስ እንተ ቦአት ብሔረ ግብጽ ምስለ ያዕቆብ ሰብዓ ወኀምስቱ ።,"And the sons of Joseph, which were born him in Egypt, were two souls: all the souls of the house of Jacob, which came into Egypt, were threescore and ten." +ይሁዳንም በጌሤም እንዲቀበለው በፊቱ ወደ ዮሴፍ ላከ፤ ወደ ጌሤም ምድርም ደረሱ።,ወለይሁዳሰ ፈነዎ ውስተ ሀገር ኀበ ዮሴፍ ከመ ይትቀበሎ ውስተ ምድረ ራሜስ እንተ ስማ ቃቴሮአስ ።,"And he sent Judah before him unto Joseph, to direct his face unto Goshen; and they came into the land of Goshen." +ዮሴፍም ሰረገላውን አዘጋጀ፥ አባቱንም እስራኤልን ሊገናኘው ወደ ጌሤም ወጣ፤ ባየውም ጊዜ በአንገቱ ላይ ወደቀ፥ አቅፎትም ረጅም ጊዜ አለቀሰ።,ወአንሥአ ዮሴፍ ሰረገላቲሁ ወሖረ ይትቀበሎ ለያዕቆብ አቡሁ ውስተ ሀገር ቃቴሮአስ ወሶበ ረከቦ ሐቀፎ ክሳዶ ወበከየ ዐቢየ ብካየ ።,"And Joseph made ready his chariot, and went up to meet Israel his father, to Goshen, and presented himself unto him; and he fell on his neck, and wept on his neck a good while." +እስራኤልም ዮሴፍን። አንተ ገና በሕይወት ሳለህ ፊትህን አይቼአለሁና አሁን ልሙት አለው።,ወይቤሎ እስራኤል ለዮሴፍ እምይእዜሰ ለእሙት እንከ እስመ ርኢኩ ገጸከ እንዘ ሕያው አንተ ።,"And Israel said unto Joseph, Now let me die, since I have seen thy face, because thou art yet alive." +ዮሴፍም ወንድሞቹን��� የአባቱን ቤተ ሰዎች እንዲህ አላቸው። እኔ መጥቼ ለፈርዖን እንዲህ ብዬ እነግረዋለሁ። በከነዓን ምድር የነበሩት ወንድሞቼና የአባቴ ቤተ ሰዎች ወደ እኔ መጥተዋል፤,ወይቤሎሙ ዮሴፍ ለአኀዊሁ አሐውር እንግሮ ለፈርዖን ወእብሎ አኅዊየ ወቤተ አቡየ እለ ሀለዉ ምድረ ከናአን መጽኡ ኀቤየ ።,"And Joseph said unto his brethren, and unto his father's house, I will go up, and shew Pharaoh, and say unto him, My brethren, and my father's house, which were in the land of Canaan, are come unto me;" +እነርሱም በግ የሚጠብቁ ሰዎች ናቸው፥ እንስሳ ያረቡ ነበርና፤ በጎቻቸውንና ላሞቻቸውን ያላቸውንም ሁሉ አመጡ።,ወኖሎተ እንስሳ እሙንቱ ሰብእ ወኵሉ ንዋዮሙኒ ወላህሞሙኒ አምጽኡ ።,"And the men are shepherds, for their trade hath been to feed cattle; and they have brought their flocks, and their herds, and all that they have." +ፈርዖንም ቢጠራችሁ። ተግባራችሁስ ምንድር ነው? ቢላችሁ፥,ወእመ ጸውዐክሙ ፈርዖን ወይቤለክሙ ምንት ተግባርክሙ ፤,"And it shall come to pass, when Pharaoh shall call you, and shall say, What is your occupation?" +በግ ጠባቂ ሁሉ ለግብፅ ሰዎች ርኵስ ነውና በጌሤም እንድትቀመጡ እንዲህ በሉት። እኛ ባሪያዎችህ ከብላቴናነታችን ጀምረን እስከ አሁን ድረስ፥ እኛም አባቶቻችንም፥ እንስሳ አርቢዎች ነን።,በልዎ ኖሎተ እንስሳ ንሕነ አግብርቲከ እምንእስነ እስከ ይእዜ ወአበዊነሂ ከማሁ ክመ ከመ ትኅድሩ ምድረ ጌሴም እንተ ዓረብ እስመ ያስቆርርዎሙ ሰብአ ግብጽ ለኵሉ ኖሎተ አባግዕ ።,"That ye shall say, Thy servants' trade hath been about cattle from our youth even until now, both we, and also our fathers: that ye may dwell in the land of Goshen; for every shepherd is an abomination unto the Egyptians." +ዮሴፍም ገባ ለፈርዖንም ነገረው እንዲህ ብሎ። አባቴና ወንድሞቼ በጎቻቸውም ላሞቻቸውም ያላቸውም ሁሉ ከከነዓን ምድር ወጡ፤ እነርሱም እነሆ በጌሤም ምድር ናቸው።,ወመጽአ ዮሴፍ ወነገሮ ለፈርዖን ወይቤሎ አቡየ ወአኀዊየ ወእንስሳሆሙ ወኵሉ ንዋዮሙ መጽኡ እምድረ ከናአን ወናሁ በጽሑ ውስተ ምድረ ጌሴም ።,"Then Joseph came and told Pharaoh, and said, My father and my brethren, and their flocks, and their herds, and all that they have, are come out of the land of Canaan; and, behold, they are in the land of Goshen." +ከወንድሞቹም አምስት ሰዎችን ወስዶ በፈርዖን ፊት አቆማቸው።,ወነሥአ ዮሴፍ እምአኀዊሁ ኀምስተ ዕደው ወአብጽሖሙ ምስሌሁ ኀበ ፈርዖን ።,"And he took some of his brethren, even five men, and presented them unto Pharaoh." +ፈርዖንም ወንድሞቹን። ሥራችሁ ምንድር ነው? አላቸው። እነርሱም ፈርዖንን። እኛ ባሪያዎችህ፥ እኛም አባቶቻችንም፥ በግ አርቢዎች ነን አሉት።,ወይቤሎሙ ፈርዖን ለአኀዊሁ ለዮሴፍ ምንት ተግባርክሙ ፤ ወይቤልዎ ለፈርዖን ኖሎተ አባግዕ ንሕነ አግብርቲከ ንሕነሂ ወአበዊነሂ ።,"And Pharaoh said unto his brethren, What is your occupation? And they said unto Pharaoh, Thy servants are shepherds, both we, and also our fathers." +ፈርዖንንም እንዲህ አሉት። በምድር ልንቀመጥ በእንግድነት መጣን፥ የባርያዎችህ በጎች የሚሰማሩበት ስፍራ የለምና፤ ራብ በከነዓን ምድር እጅግ ጸንቶአልና፤ አሁንም ባሪያዎችህ በጌሤም ምድር እንድንቀመጥ እንለምንሃለን።,ወይቤልዎ ለፈርዖን አኅድረነ ውስተ ምድር እንተ ኀበ መጻእነ እስመ አልቦ ምርዓየ ለእንስሳ አግብርቲከ ወዐብየ ረኃብ ውስተ ምድረ ከናአን ፤ ወይእዜኒ አኅድር አግብርቲከ ውስተ ምድረ ጌሴም ።,"They said moreover unto Pharaoh, For to sojourn in the land are we come; for thy servants have no pasture for their flocks; for the famine is sore in the land of Canaan: now therefore, we pray thee, let thy servants dwell in the land of Goshen." +ፈርዖንም ዮሴፍን ተናገረው እንዲህ ብሎ። አባትህና ወንድሞችህ መጥተውልሃል፤,ወይቤሎ ፈርዖን ለዮሴፍ እስመ መጽኡ አቡከ ወአኀዊከ ኀቤከ ፤,"And Pharaoh spake unto Joseph, saying, Thy father and thy brethren are come unto thee:" +የግብፅ ምድር በፊትህ ናት፤ በመልካሙ ምድር ���ባትህንና ወንድሞችህን አኑራቸው፤ በጌሤም ምድር ይኑሩ፤ ከእነርሱም ውስጥ እውቀት ያላቸውን ሰዎች ታውቅ እንደ ሆነ በእንስሶቼ ላይ አለቆች አድርጋቸው።,ናሁ ምድረ ግብጽ ቅድሜከ ይእቲ ውስተ እንተ ትኄይስ ይኅድሩ አቡከ ወአኀዊከ ወእመሰ ቦቱ እለ ታአምር ከመ ቦቱ ጽኑዓነ በውስቴቶሙ ዕደወ ሢሞሙ መላእክተ ኖሎት ለእንስሳየ ።,"The land of Egypt is before thee; in the best of the land make thy father and brethren to dwell; in the land of Goshen let them dwell: and if thou knowest any men of activity among them, then make them rulers over my cattle." +ዮሴፍም ያዕቆብን አባቱን አስገብቶ በፈርዖን ፊት አቆመው፤ ያዕቆብም ፈርዖንን ባረከው።,ወአምጽኦ ዮሴፍ ለአቡሁ ወአቀሞ ቅድመ ፈርዖን ወባረኮ ያዕቆብ ለፈርዖን ።,"And Joseph brought in Jacob his father, and set him before Pharaoh: and Jacob blessed Pharaoh." +ፈርዖንም ያዕቆብን። የዕድሜህ ዘመን ስንት ዓመት ነው? አለው።,ወይቤሎ ፈርዖን ለያዕቆብ ሚመጠን መዋዕል ዘሐየውከ ።,"And Pharaoh said unto Jacob, How old art thou?" +ያዕቆብም ለፈርዖን አለው። የእንግድነቴ ዘመን መቶ ሠላሳ ዓመት ነው፤ የሕይወቴ ዘመኖች ጥቂትም ክፉም ሆኑብኝ፥ አባቶቼ በእንግድነት የተቀመጡበትንም ዘመን አያህሉም።,ወይቤሎ ያዕቆብ ለፈርዖን መዋዕለ ሕይወትየሰ ዘሐየውኩ ምእት ወሠላሳ እማንቱ ዓመት ሕዳጥ ወእኩያተ ኮናኒ መዋዕለ ሕይወትየ ወዓመትየኒ ወኢከመ ምንት ኮናኒ በኀበ መዋዕለ አበዊየ ዘሐይዉ ።,"And Jacob said unto Pharaoh, The days of the years of my pilgrimage are an hundred and thirty years: few and evil have the days of the years of my life been, and have not attained unto the days of the years of the life of my fathers in the days of their pilgrimage." +ያዕቆብም ፈርዖንን ባረከው ከፈርዖንም ፊት ወጣ።,ወሶበ ባረኮ ያዕቆብ ለፈርዖን ወፅአ እምኀቤሁ ።,"And Jacob blessed Pharaoh, and went out from before Pharaoh." +ዮሴፍም አባቱንና ወንድሞቹን አኖረ፥ ፈርዖን እንዳዘዘም በግብፅ ምድር በተሻለችው በራምሴ ምድር ጉልትን ሰጣቸው።,ወአኅደሮሙ ዮሴፍ ለአቡሁ ወለአኀዊሁ ወወሀቦሙ ምኵናነ በምድረ ግብጽ ውስተ እንተ ትኄይስ ምድር ውስተ ምድረ ራምሴ ዘአዘዘ ሎሙ ፈርዖን ።,"And Joseph placed his father and his brethren, and gave them a possession in the land of Egypt, in the best of the land, in the land of Rameses, as Pharaoh had commanded." +ዮሴፍም ለአባቱና ለወንድሞቹ ለአባቱም ቤተ ሰዎች ሁሉ እንደ ልጆቻቸው መጠን እህል ሰጣቸው።,ወዮሴፍ ይሰፍር ስርናየ ሲሳየ ለአቡሁ ወለአኀዊሁ ወለኵሉ ቤተ አቡሁ ለለ አሐዱ ነፍስ ይሰፍር ሲሳየ ስርናየ ።,"And Joseph nourished his father, and his brethren, and all his father's household, with bread, according to their families." +በምድርም ሁሉ እህል አልነበረም፥ ራብ እጅግ ጸንቶአልና፤ ከራብም የተነሣ የግብፅ ምድርና የከነዓን ምድር ተጎዳ።,ወአልቦ ስርናየ ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ እስመ ዐብየ ረኃብ ጥቀ ወኀልቀ በረኃብ ብሔረ ግብጽ ወከናአን ።,"And there was no bread in all the land; for the famine was very sore, so that the land of Egypt and all the land of Canaan fainted by reason of the famine." +ዮሴፍም ከግብፅ ምድርና ከከነዓን ምድር በእህል ሸመት የተገኘውን ብሩን ሁሉ አከማቸ፤ ዮሴፍም ብሩን ወደ ፈርዖን ቤት አስገባው።,ወአስተጋብአ ዮሴፍ ኵሎ ወርቀ ዘአምጽኡ ሰብአ ግብጽ ወሰብአ ከናአን ሤጠ እክል ዘሤጠ ሎሙ ወአብአ ዮሴፍ ኵሎ ወርቀ ቤተ ፈርዖን ።,"And Joseph gathered up all the money that was found in the land of Egypt, and in the land of Canaan, for the corn which they bought: and Joseph brought the money into Pharaoh's house." +ብሩም በግብፅ ምድርና በከነዓን ምድር አለቀ፤ የግብፅ ሰዎችም ሁሉ ወደ ዮሴፍ መጡ እንዲህ ሲሉ። እንጀራ ስጠን፤ ስለ ምን በፊትህ እንሞታለን? ብሩ አልቆብናልና።,ወኀልቀ ኵሉ ወርቅ ዘብሔረ ግብጽ ወዘብሔረ ከናአን ወመጽኡ ኵሉ ሰብአ ግብጽ ኀበ ዮሴፍ ወይቤልዎ ሀበነ እክለ ከመ ኢንሙት በቅድሜከ እስመ ኀልቀ ወርቅነ ።,"And when money failed in the land of Egypt, and in the land of Canaan, all the Egyptians came unto Joseph, and said, Give us bread: for why should we die in thy presence? for the money faileth." +ዮሴፍም። ከብቶቻችሁን አምጡልኝ፤ ብር ካለቀባችሁ በከብቶቻችሁ ፋንታ እህል እሰጣችኋለሁ አለ።,ወይቤሎሙ ዮሴፍ አምጽኡ እንስሳክሙ ወአሀብክሙ እክለ ህየንተ እንስሳክሙ እመ ኀልቀ ወርቅክሙ ።,"And Joseph said, Give your cattle; and I will give you for your cattle, if money fail." +ከብቶቻቸውንም ወደ ዮሴፍ አመጡ፥ ዮሴፍም በፈረሶቻቸው በበጎቻቸውም በላሞቻቸውም በአህዮቻቸውም ፋንታ እህልን ሰጣቸው፤ በዚያች ዓመትም ስለ ከብቶቻቸው ሁሉ ፋንታ እህልን መገባቸው።,ወአምጽኡ እንስሳሆሙ ኀበ ዮሴፍ ወወሀቦሙ እክለ ህየንተ አባግዒሆሙ ወአልህምቲሆሙ ወህየንተ አእዱጊሆሙ ሴሰዮሙ እክለ በይእቲ ዓመት ።,"And they brought their cattle unto Joseph: and Joseph gave them bread in exchange for horses, and for the flocks, and for the cattle of the herds, and for the asses: and he fed them with bread for all their cattle for that year." +ዓመቱም ተፈጸመ፤ በሁለተኛውም ዓመት ወደ እርሱ መጥተው እንዲህ አሉት። እኛ ከጌታችን አንሰውርም፤ ብሩ በፍጹም አለቀ፥ ከብታችንም ከጌታችን ጋር ነው፤ ከሰውነታችንና ከምድራችን በቀር በጌታችን ፊት አንዳች የቀረ የለም፤,ወኀልቀት ይእቲ ዓመት ወመጽኡ ኀቤሁ በካልእት ዓመት ወይቤልዎ ከመ ኢንሙት ወኢንኅለቅ ለእግዚእነ እስመ ተወድአ ወርቅነሂ ወንዋይነሂ ወእንስሳነሂ ወአኅለቅናሁ ለኵሉ እግዚኦ ወአልቦ ዘተረፈ ለነ በቅድሜከ እግዚኦ ዘእንበለ ሥጋነ ዘዚአነ ወምድርነ ።,"When that year was ended, they came unto him the second year, and said unto him, We will not hide it from my lord, how that our money is spent; my lord also hath our herds of cattle; there is not ought left in the sight of my lord, but our bodies, and our lands:" +እኛ በፊትህ ስለ ምን እንሞታለን? ምድራችንስ ስለ ምን ትጠፋለች? እኛንም ምድራችንንም በእህል ግዛን፥ እኛም ለፈርዖን ባሪያዎች እንሁን፥ ምድራችንም ለእርሱ ትሁን፤ እኛ እንድንድን እንዳንሞትም ምድራችንም እንዳትጠፋ ዘር ስጠን።,ከመ ኢንሙት እንከ በቅድሜከ ወምድርነኒ ከመ ኢትማስን ንሥአነ ወአጥርየነ ኪያነሂ ወምድረነሂ ህየንተ እክል ወንኩን አግብርተ ለፈርዖን ወምድርነሂ ትኩን ሎቱ ወሀበነ ዘርአ ወንዝራእ ከመ ንሕየው ወኢንሙት ወምድርነሂ ከመ ኢትማስን ።,"Wherefore shall we die before thine eyes, both we and our land? buy us and our land for bread, and we and our land will be servants unto Pharaoh: and give us seed, that we may live, and not die, that the land be not desolate." +ዮሴፍም የግብፅን ምድር ሁሉ ለፈርዖን ገዛ፥ የግብፅ ሰዎች ሁሉ ራብ ስለ ጸናባቸው ርስታቸውን ሸጠዋልና፤ ምድሪቱ ለፈርዖን ሆነች።,ወአጥረየ ዮሴፍ ኵሎ ምድሮሙ ለግብጽ ወአግብአ ለፈርዖን ኵሎ ምድሮሙ እስመ ኀየሎሙ ረኃብ ወኮነ ኵሉ ምድር ለፈርዖን ።,"And Joseph bought all the land of Egypt for Pharaoh; for the Egyptians sold every man his field, because the famine prevailed over them: so the land became Pharaoh's." +ሕዝቡንም ሁሉ ከግብፅ ዳርቻ አንሥቶ እስከ ሌላው ዳርቻዋ ድረስ ባሪያዎች አደረጋቸው።,ወኵሉ ሕዝብ ኮንዎ አግብርቲሁ ወቀነዮሙ እምአጽናፈ ምድር ወአድባሪሆሙኒ ወኵሎ ደወሎሙ ለግብጽ እምአጽናፈ ደወሎሙ ፤,"And as for the people, he removed them to cities from one end of the borders of Egypt even to the other end thereof." +የካህናትን ምድር ብቻ አልገዛም፥ ካህናቱ ከፈርዖን ዘንድ ድርጎ ያገኙ ነበርና፥ ፈርዖንም የሰጣቸውን ድርጎ ይበሉ ነበር፤ ስለዚህም ምድራቸውን አልሸጡም።,ዘእንበለ ምድሮሙ ለማርያን ባሕቲታ እንተ ኢያጥረየ ዮሴፍ እስመ ወሀቦሙ ፈርዖን ለማርያን ወፈተቶሙ ወጸገዎሙ ወበእንተዝ ኢሤጡ ምድሮሙ ።,"Only the land of the priests bought he not; for the priests had a portion assigned them of Pharaoh, and did eat their portion which Pharaoh gave them: wherefore they sold not their lands." +ዮሴፍም ሕዝቡን እንዲህ አለ። እነሆ ዛሬ እናንተንና ምድራችሁን ለፈርዖን ገዝቻችኋለሁ፤ ዘር ውሰዱና ምድሪቱን ዝሩ፤,ወይቤሎሙ ዮሴፍ ለኵሎሙ ሰብአ ግብጽ ወይቤሎሙ ናሁ ተሣየጥኩክሙ ኪያክሙሂ ወምድርክሙሂ ለፈርዖን ንሥኡ ለክሙ ዘርአ ወዝርእዋ ለምድርክሙ ።,"Then Joseph said unto the people, Behold, I have bought you this day and your land for Pharaoh: lo, here is seed for you, and ye shall sow the land." +በመከርም ጊዜ ፍሬውን ከአምስት እጅ አንዱን እጅ ለፈርዖን ስጡ፤ አራቱም እጅ ለእናንተ ለራሳችሁ፥ ለእርሻው ዘርና ለእናንተ ምግብ፥ ለቤተ ሰዋችሁና ለሕፃናቶቻችሁም ሲሳይ ይሁን።,ወታገብኡ ለፈርዖን እክለ ኃምስተ እደ ክፍለ ወአርባዕተ እደ ለክሙ ዘይከውነክሙ ዘርአ ለምድርክሙ ወለሲሳይክሙ ወለሲሳየ ኵሉ ሰብእክሙ ።,"And it shall come to pass in the increase, that ye shall give the fifth part unto Pharaoh, and four parts shall be your own, for seed of the field, and for your food, and for them of your households, and for food for your little ones." +እነርሱም። አንተ አዳነኸን፤ በጌታችን ፊት ሞገስን አናግኝ፥ ለፈርዖንም ባሪያዎች እንሆናለን አሉት።,ወይቤልዎ አሕየውከነ ወረከብነ ሞገሰ በቅድሜሁ ለእግዚእነ ወኮነ አግብርተ ለፈርዖን ።,"And they said, Thou hast saved our lives: let us find grace in the sight of my lord, and we will be Pharaoh's servants." +ዮሴፍም ለፈርዖን ካልሆነችው ከካህናቱ ምድር በቀር አምስተኛው እጅ ለፈርዖን እንዲሆን በግብፅ ምድር እስከ ዛሬ ድረስ ሕግ አደረጋት።,ወኮነት ዛቲ ሥርዐት እንተ ሠርዐ ዮሴፍ ውስተ ምድረ ግብጽ ወቆመት እስከ ዛቲ ዕለት ከመ ያግብኡ ኃምስተ እደ ለፈርዖን እስከ ዮም ዘእንበለ ምድረ ማርያን ባሕቲታ እንተ ኢኮነት ለፈርዖን ።,"And Joseph made it a law over the land of Egypt unto this day, that Pharaoh should have the fifth part; except the land of the priests only, which became not Pharaoh's." +እስራኤልም በግብፅ ምድር በጌሤም አገር ተቀመጠ፤ ገዙአትም፥ ረቡ፥ እጅግም በዙ።,ወነበረ እስራኤል ውስተ ጌሴም ወኮነት ይእቲ ክፍሎሙ ወበዝኁ ወመልኡ ጥቀ ።,"And Israel dwelt in the land of Egypt, in the country of Goshen; and they had possessions therein, and grew, and multiplied exceedingly." +ያዕቆብም በግብፅ ምድር አሥራ ሰባት ዓመት ተቀመጠ፤ የያዕቆብም ሙላው የሕይወቱ ዘመን መቶ አርባ ሰባት ዓመት ነው።,ወሐይወ ያዕቆብ በምድረ ግብጽ ዐሠርተ ወሰባዕተ ዓመተ ወኮነ ዓመተ ሕይወቱ ለያዕቆብ ምእተ ወአርብዓ ወሰባዕት ዓመተ ።,And Jacob lived in the land of Egypt seventeen years: so the whole age of Jacob was an hundred forty and seven years. +የእስራኤልም የሞቱ ቀን ቀረበ፤ ልጁን ዮሴፍንም ጠርቶ እንዲህ አለው። በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ እጅህን ከጭኔ በታች አድርግ፥ በግብፅ ምድርም እንዳትቀብረኝ ምሕረትንና እውነትን አድርግልኝ፤,ወቀርበ መዋዕሊሁ ለእስራኤል ለመዊት ወጸውዖ ለወልዱ ዮሴፍ ወይቤሎ እመ ረከብኩ ሞገሰ ቅድሜከ ደይ እዴከ ላዕለ ሥጋየ ወግበር ላዕሌየ ምሕረተ ወጽድቀ ከመ ኢትቅብረኒ ውስተ ግብጽ ።,"And the time drew nigh that Israel must die: and he called his son Joseph, and said unto him, If now I have found grace in thy sight, put, I pray thee, thy hand under my thigh, and deal kindly and truly with me; bury me not, I pray thee, in Egypt:" +ከአባቶቼም ጋር በተኛሁ ጊዜ ከግብፅ ምድር አውጥተህ ትወስደኛለህ፥ በመቃብራቸውም ትቀብረኛለህ። እርሱም። እንደ ቃልህ አደርጋለሁ አለ።,ዳእሙ ከመ እኑም ምስለ አበዊየ ወአውጽአኒ እምነ ብሔረ ግብጽ ወቅብረኒ ውስተ መቃብሮሙ ለአበዊየ ፤ ወይቤሎ ዮሴፍ ኦሆ እገብር በከመ ትቤ ።,"But I will lie with my fathers, and thou shalt carry me out of Egypt, and bury me in their buryingplace. And he said, I will do as thou hast said." +እርሱም። ማልልኝ አለው። ዮሴፍም ማለለት፤ እስራኤልም በአልጋው ራስ ላይ ሰገደ።,ወይቤሎ መሐልኬ ሊተ ወመሐለ ሎቴ ወሰገደ እስራኤል ውስተ ከተማ በትሩ ።,"And he said, Swear unto me. And he sware unto him. And Israel bowed himself upon the bed's head." +ዮሴፍም በእር��� ዘንድ ቆመው ባሉት ሰዎች ሁሉ ፊት ሊታገሥ አልተቻለውም። ሰዎቹንም ሁሉ ከፊቴ አስወጡልኝ ብሎ ጮኾ ተናገረ፤ ዮሴፍ ለወንድሞቹ ራሱን በገለጠ ጊዜ በእርሱ ዘንድ የቆመ ማንም አልነበረም።,ወስእነ ዮሴፍ ተዐግሶ እንዘ ኵሉ ይቀውም ቅድሜሁ ወይቤ ዮሴፍ ያሰስሉ ኵሎ ሰብአ እምቅድሜየ ወአውፅኡ ኵሎ እምቅድሜሁ ወአልቦ ዘተርፈ ህየ ኀበ ዮሴፍ ሶበ ይትአመር ምስለ አኀዊሁ ።,"Then Joseph could not refrain himself before all them that stood by him; and he cried, Cause every man to go out from me. And there stood no man with him, while Joseph made himself known unto his brethren." +ቃሉንም ከፍ አድርጎ አለቀሰ፤ የግብፅ ሰዎችም ሰሙ፥ በፈርዖን ቤትም ተሰማ።,ወጸርሐ ወበከየ ወሰምዑ ኵሉ ግብጽ ወተሰምዐ በቤተ ፈርዖንሂ ።,And he wept aloud: and the Egyptians and the house of Pharaoh heard. +ዮሴፍም ለወንድሞቹ። እኔ ዮሴፍ ነኝ፤ አባቴ እስከ አሁን በሕይወቱ ነውን? አለ። ወንድሞቹም ይመልሱለት ዘንድ አልቻሉም፥ በፊቱ ደንግጠው ነበርና።,ወይቤሎሙ አነ ውእቱ ዮሴፍ እኁክሙ ሕያውኑ ዓዲሁ አቡነ ወኢክህሉ አውሥኦቶ እስመ ደንገፁ ።,"And Joseph said unto his brethren, I am Joseph; doth my father yet live? And his brethren could not answer him; for they were troubled at his presence." +ዮሴፍም ወንድሞቹን። ወደ እኔ ቅረቡ አለ። ወደ እርሱም ቀረቡ። እንዲህም አላቸው። ወደ ግብፅ የሸጣችሁኝ እኔ ወንድማችሁ ዮሴፍ ነኝ።,ወይቤሎሙ ዮሴፍ ለአኀዊሁ ቅረቡ ኀቤየ ወቀርቡ ኀቤሁ ወይቤሎሙ ዮሴፍ አነ ውእቱ እኁክሙ ዮሴፍ ዘሤጥክምዎ ብሔረ ግብጽ ።,"And Joseph said unto his brethren, Come near to me, I pray you. And they came near. And he said, I am Joseph your brother, whom ye sold into Egypt." +አሁንም ወደዚህ ስለ ሸጣችሁኝ አትዘኑ፥ አትቈርቈሩም፤ እግዚአብሔር ሕይወትን ለማዳን ከእናንተ በፊት ሰድዶኛልና።,ወይእዜኒ ኢትፍራህ አዕይንቲክሙ እስመ ሤጥክሙኒ ዝየ እስመ ለሕይወት ፈነወኒ እግዚአብሔር ቅድሜክሙ ።,"Now therefore be not grieved, nor angry with yourselves, that ye sold me hither: for God did send me before you to preserve life." +ይህ ሁለቱ ዓመት በምድር ላይ ራብ የሆነበት ነውና፤ የማይታረስበትና የማይታጨድበት አምስት ዓመት ገና ቀረ።,እስመ ናሁ ክልኤቱ ዓመት ኀለፈ ዘረኃብ ላዕለ ምድር ወዓዲ ሀሎ ኀምስቱ ዓመት ዘአልቦ ዘየኀርስ ።,"For these two years hath the famine been in the land: and yet there are five years, in the which there shall neither be earing nor harvest." +እግዚአብሔርም በምድር ላይ ቅሬታን አስቀርላችሁ ዘንድ በታላቅ መድኃኒትም አድናችሁ ዘንድ ከእናንተ በፊት ላከኝ።,ወፈነወኒ እግዚአብሔር ቅድሜክሙ ከመ ትሕየዉ ወትትረፉ ዲበ ምድር ከመ እሴሲክሙ ።,"And God sent me before you to preserve you a posterity in the earth, and to save your lives by a great deliverance." +አሁንም እናንተ ወደዚህ የላካችሁኝ አይደላችሁም፥ እግዚአብሔር ላከኝ እንጂ፤ ለፈርዖንም እንደ አባት አደረገኝ፥ በቤቱም ሁሉ ላይ ጌታ፥ በግብፅ ምድርም ሁሉ ላይ አለቃ አደረገኝ።,ወይእዜኒ አኮ አንትሙ ዘፈነውክሙኒ ዳእሙ እግዚአብሔር ወረሰየኒ ወልዶ ለፈርዖን ወእግዚአ ለኵሉ ቤቱ ወመልአከ ለኵሉ ግብጽ ።,"So now it was not you that sent me hither, but God: and he hath made me a father to Pharaoh, and lord of all his house, and a ruler throughout all the land of Egypt." +አሁንም ፈጥናችሁ ወደ አባቴ ውጡ፥ እንዲህም በሉት። ልጅህ ዮሴፍ የሚለው ነገር ይህ ነው። እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤,ወይእዜኒ ሑሩ ንግርዎ ለአቡየ ፍጡነ ወበልዎ ከመዝ ይቤ ወልድከ ዮሴፍ እግዚአብሔር ረሰየኒ እግዚአ ለኵሉ ብሔረ ግብጽ ወረድ እንከ ፍጡነአ ወኢትንበር ህየአ ።,"Haste ye, and go up to my father, and say unto him, Thus saith thy son Joseph, God hath made me lord of all Egypt: come down unto me, tarry not:" +በጌሤምም ምድር ትቀመጣለህ፥ ወደ እኔም ትቀርባለህ፥ አንተና ልጆችህ የልጆችህም ልጆች፥ በጎችህና ላሞ���ህ ከብትህም ሁሉ።,ወተኀድር ውስተ ምድረ ጌሴም ዘዓረብአ ወትሄሉ ቅሩብየ አንተ ወደቂቅከ ወአባግዒከ ወአልህምቲከአ ወኵሉ ዘብከ ።,"And thou shalt dwell in the land of Goshen, and thou shalt be near unto me, thou, and thy children, and thy children's children, and thy flocks, and thy herds, and all that thou hast:" +በዚያም አንተና የቤትህ ሰዎች የአንተ የሆነው ሁሉ እንዳትቸገሩ እመግብሃለሁ የራቡ ዘመን ገና አምስት ዓመት ቀርቶአልና።,ወእሴስየከ በህየ እስመ ዓዲ ሀሎአ ኀምስቱ ዓመት ዘረኃብአ ከመ ኢትሙት አንተአ ወኵሉ ዘአጥረይከአ ።,"And there will I nourish thee; for yet there are five years of famine; lest thou, and thy household, and all that thou hast, come to poverty." +እነሆም ለእናንተ የተናገረቻችሁ የእኔ አፍ እንደ ሆነች የእናንተ ዓይኖች አይተዋል፥ የወንድሜ የብንያምም ዓይኖች አይተዋል።,ወናሁ ትሬእዩ በአዕይንቲክሙ ወብንያምኒ ርእየ በአዕይንቲሁ እኁየ ከመ ለሊየ ተናገርኩክሙ በአፉየ ።,"And, behold, your eyes see, and the eyes of my brother Benjamin, that it is my mouth that speaketh unto you." +ለአባቴም በግብፅ ምድር ያለኝን ክብሬን ሁሉ ያያችሁትንም ሁሉ ንገሩት፤ አባቴንም ወደዚህ ፈጥናችሁ አምጡት።,ወዜንውዎ ለአቡየ ኵሎ ክብርየ ዘብሔረ ግብጽ ኵሎ ዘርኢክሙ ወአፍጥኑ አምጽኦቶ ለአቡየ ዝየ ።,"And ye shall tell my father of all my glory in Egypt, and of all that ye have seen; and ye shall haste and bring down my father hither." +የወንድሙን የብንያምንም አንገት አቅፎ አለቀሰ፤ ብንያምም በአንገቱ ላይ አለቀሰ።,ወሐቀፎ ክሳዶ ለብንያም እኁሁ ወበከየ ላዕሌሁ ወብንያምሂ በከየ ላዕለ ክሳዱ ።,"And he fell upon his brother Benjamin's neck, and wept; and Benjamin wept upon his neck." +ወንድሞቹን ሁሉ ሳማቸው፥ በእነርሱም ላይ አለቀሰ፤ ከዚያም በኋላ ወንድሞቹ ከእርሱ ጋር ተጫወቱ።,ወሰዐሞሙ ለኵሎሙ ወበከየ ላዕሌሆሙ ወእምድኅረዝ ተናገርዎ አኀዊሁ ።,"Moreover he kissed all his brethren, and wept upon them: and after that his brethren talked with him." +በፈርዖንም ቤት። የዮሴፍ ወንድሞች መጡ ተብሎ ወሬ ተሰማ፤ በዚያውም ፈርዖንና ሎላልቱ ደስ ተሰኙበት።,ወተሰምዐ ነገሩ በቤተ ፈርዖን ወይቤሉ አኀዊሁ ለዮሴፍ መጽኡ ወተፈሥሐ ፈርዖን ወኵሉ ሰብኡ ።,"And the fame thereof was heard in Pharaoh's house, saying, Joseph's brethren are come: and it pleased Pharaoh well, and his servants." +ፈርዖንም ዮሴፍን አለው። ለወንድሞችህ እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ይህን አድርጉ፤ ከብቶቻችሁን ጭናችሁ ወደ ከነዓን ምድር ሂዱ፤,ወይቤሎ ፈርዖን ለዮሴፍ በሎሙ ለአኀዊከ ምልኡ ንዋያቲክሙ ወሑሩ ብሔረ ከናአን ።,"And Pharaoh said unto Joseph, Say unto thy brethren, This do ye; lade your beasts, and go, get you unto the land of Canaan;" +አባታችሁንና ቤተሰቦቻችሁን ይዛችሁም ወደ እኔ ኑ፤ እኔም የግብፅን ምድር በረከት ሁሉ እሰጣችኋለሁ፥ የምድሪቱንም ስብ ትበላላችሁ።,ወንሥእዎ ለአቡክሙ ወለኵሉ ንዋይክሙ ወንዑ ኀቤየ ወእሁበክሙ እምኵሉ በረከተ ግብጽ ወትበልዑ አንጕዓ ለምድር ።,"And take your father and your households, and come unto me: and I will give you the good of the land of Egypt, and ye shall eat the fat of the land." +አንተም ወንድሞችህን። እንዲህ አድርጉ በላቸው፤ ከግብፅ ምድር ለሕፃናቶቻችሁ ለሴቶቻችሁም ሰረገሎችን ውሰዱ፥ አባታችሁንም ይዛችሁ ኑ፤,ወአንተሰ ከመዝ አዝዞሙ ለአኀዊከ ይንሥኡ ሎሙ ሰረገላተ በብሔረ ግብጽ ለደቂቆሙ ወለአንስቲያሆሙ ወይንሥእዎ ለአቡክሙ ወያምጽእዎ ።,"Now thou art commanded, this do ye; take you wagons out of the land of Egypt for your little ones, and for your wives, and bring your father, and come." +ለዕቃችሁም ሁሉ አታስቡ፥ የግብፅ በረከት ሁሉ ለእናንተ ነውና።,ወኢይምሐኩ ቍስቋሶሙ ወዘርእየት ዐይኖሙ እስመ ኵሉ በረከተ ግብጽ ሎሙ ውእቱ ።,Also regard not your stuff; for the good of all the land of Egypt is yours. +የእስራኤል ልጆችም እንደዚሁ አደረጉ፤ ዮሴፍም በፈርዖን ትእዛዝ ሰረገሎችንና ለመንገድ ���ንቅ ሰጣቸው፤,ወገብሩ በከመ ይቤልዎሙ ከማሁ ደቂቀ እስራኤል ወወሀቦሙ ሰረገላተ ዮሴፍ በከመ ይቤ ፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ወወሀቦሙ ሥንቆሙ ለፍኖት ።,"And the children of Israel did so: and Joseph gave them wagons, according to the commandment of Pharaoh, and gave them provision for the way." +ለሁሉም ሁለት ሁለት መለወጫ ልብስ ሰጣቸው፥ ለብንያም ግን ሦስት መቶ ብርና አምስት መለወጫ ልብስ ሰጠው።,ወወሀቦሙ ዐራዘ በበ ክልኤቱ ወለብንያምሰ ወሀበ ፫፻ዲናረ ወኀምስተ ዐራዘ በዘ ያስተባሪ ።,"To all of them he gave each man changes of raiment; but to Benjamin he gave three hundred pieces of silver, and five changes of raiment." +ለአባቱም እንደዚሁ ሰደደ፥ የግብፅን በረከት የተሸከሙ አሥር አህዮችን፥ ደግሞም በመንገድ ለአባቱ ስንቅ ስንዴና እንጀራ የተሸከሙ አሥር ሴቶች አህዮችን።,ወለአቡሁኒ ከማሁ ፤ ወፈነወ ዐሠርተ አእዱገ ወዘይጸውር እምኵሉ በረከተ ግብጽ ወዐሠርተ አብቅለ እለ ይጸውሩ ሥንቀ አቡሁ ለፍኖት ።,"And to his father he sent after this manner; ten asses laden with the good things of Egypt, and ten she asses laden with corn and bread and meat for his father by the way." +ዮሴፍም ወንድሞቹን አሰናበታቸው፥ እንዲህም አላቸው። በመንገድ እርስ በርሳችሁ አትጣሉ።,ወፈነዎሙ ለአኀዊሁ ወይቤሎሙ አልቦ ዘትትጋአዙ በፍኖት ።,"So he sent his brethren away, and they departed: and he said unto them, See that ye fall not out by the way." +እነርሱም ሄዱ፥ ከግብፅ አገርም ወጡ፥ ወደ ከነዓንም ምድር ከአባታቸው ከያዕቆብ ዘንድ ደረሱ።,ወሖሩ ወወፅኡ እምብሔረ ግብጽ ወበጽሑ ምድረ ከናአን ኀበ አቡሆሙ ።,"And they went up out of Egypt, and came into the land of Canaan unto Jacob their father," +እንዲህም ብለው ነገሩት። ዮሴፍ ገና በሕይወቱ ነው፥ እርሱም በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ገዥ ሆኖአል። ያዕቆብም ልቡ ደነገጠ፥ አላመናቸውም ነበርና።,ወዜነውዎ ወይቤልዎ ሕያው ዮሴፍ ወልድከ ወውእቱ መልአክ ለብሔረ ግብጽ ወለኵሉ ወደንገፆ ልቡ ወኢአምኖሙ ።,"And told him, saying, Joseph is yet alive, and he is governor over all the land of Egypt. And Jacob's heart fainted, for he believed them not." +እነርሱም ዮሴፍ የነገራቸውን ነገር ሁሉ ነገሩት፤ እርሱን ያነሡት ዘንድ ዮሴፍ የሰደዳቸውን ሰረገሎች ባየ ጊዜ የአባታቸው የያዕቆብ የነፍሱ ሕይወት ታደሰች።,ወነገርዎ ኵሎ ዘይቤሎሙ ዮሴፍ ወኵሎ ዘተናገሮሙ ወሶበ ርእየ ሰረገላተ ዘፈነወ ዮሴፍ ወሐይዎ ልቡ ወነፍሱ ለያዕቆብ አቡሆሙ ።,"And they told him all the words of Joseph, which he had said unto them: and when he saw the wagons which Joseph had sent to carry him, the spirit of Jacob their father revived:" +እስራኤልም። ልጄ ዮሴፍ ገና በሕይወት ከሆነ ይበቃኛል፤ ሳልሞት እንዳየው እሄዳለሁ አለ።,ወይቤ ያዕቆብ ዐቢይ ውእቱ ዝንቱ ሊተ እመ ዓዲሁ ሕያው ዮሴፍ ወልድየ ፤ አሐውር እርአዮ እንበለ እሙት ።,"And Israel said, It is enough; Joseph my son is yet alive: I will go and see him before I die." +ዮሴፍም በአባቱ ፊት ወደቀ፥ በእርሱም ላይ አለቀሰ፥ ሳመውም።,ወወድቀ ዮሴፍ ውስተ ገጸ አቡሁ ወበከየ ላዕሌሁ ።,"And Joseph fell upon his father's face, and wept upon him, and kissed him." +ዮሴፍም ባለመድኃኒቶች አገልጋዮቹ አባቱን በሽቱ ያሹት ዘንድ አዘዘ፤ ባለመድኃኒቶችም እስራኤልን በሽቱ አሹት።,ወአዘዞሙ ዮሴፍ ለአግብርቲሁ እለ ይቀርቡ ኀቤሁ ለእለ ይቀብሩ ይቅብርዎ ለአቡሁ ወቀበርዎ ለእስራኤል እለ ይቀብሩ ።,And Joseph commanded his servants the physicians to embalm his father: and the physicians embalmed Israel. +አርባ ቀንም ፈጸሙለት፤ የሽቱ መደረጊያው ወራት እንደዚሁ ይፈጸማልና፤ የግብፅም ሰዎች ሰባ ቀን አለቀሱለት።,ወፈጸሙ ሎሙ አርብዓ ጽባሐ እስመ ከማሁ ይኌልቁ መዋዕለ በዘ ቀበሩ ፤ ወላሐዉ ሰብአ ግብጽ ሰብዓ መዋዕለ ።,And forty days were fulfilled for him; for so are fulfilled the days of those which are embalmed: and the Egyptians mourned for him threescore and ten days. +የልቅሶውም ወራት ባለፈ ጊዜ ዮሴፍ ለፈርዖን ቤተ ሰቦች እንዲህ ብሎ ተናገረ። እኔ በፊታችሁ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ ለፈርዖን እንዲህ ብላችሁ ንገሩት።,ወእምድኅረ ተፈጸመ መዋዕለ ላሕ ይቤሎሙ ዮሴፍ ለኀያላነ ፈርዖን እንዘ ይብል እመ ረከብኩ ሞገሰ በቅድሜክሙ ንግርዎ በእንቲአየ ለፈርዖን ወበልዎ ፤,"And when the days of his mourning were past, Joseph spake unto the house of Pharaoh, saying, If now I have found grace in your eyes, speak, I pray you, in the ears of Pharaoh, saying," +አባቴ አምሎኛል እንዲህ ሲል። እነሆ እኔ እሞታለሁ፤ በቈፈርሁት መቃብር በከነዓን ምድር ከዚያ ቅበረኝ። አሁንም ወጥቼ አባቴን ልቅበርና ልመለስ።,አቡየአ አምሐለኒ ዘእንበለ ይሙት ወይቤለኒ ውስተ መቃብር ዘከረይኩ ሊተ በምድረ ከናአን ህየ ቅብረኒ ወይእዜኒ እዕረግ ወእቅብሮ ለአቡየ ወእግባእ ።,"My father made me swear, saying, Lo, I die: in my grave which I have digged for me in the land of Canaan, there shalt thou bury me. Now therefore let me go up, I pray thee, and bury my father, and I will come again." +ፈርዖንም። ውጣ፥ አባትህንም እንዳማለህ ቅበረው አለው።,ወይቤሎ ፈርዖን ዕረግ ወቅብሮ ለአቡከ በከመ አምሐለከ ።,"And Pharaoh said, Go up, and bury thy father, according as he made thee swear." +ዮሴፍም አባቱን ሊቀብር ወጣ፤ የፈርዖን ሎላልትም ሁሉ ከእርሱ ጋር ወጡ፥ የቤቱ ሽማግሌዎችም የግብፅ ምድር ሽማግሌዎችም ሁሉ፤,ወዐርገ ዮሴፍ ይቅብሮ ለአቡሁ ወዐርጉ ምስሌሁ ኵሎሙ ደቂቀ ፈርዖን ወዐርጉ ኵሎሙ ዐበይተ ግብጽ ፤,"And Joseph went up to bury his father: and with him went up all the servants of Pharaoh, the elders of his house, and all the elders of the land of Egypt," +የዮሴፍም ቤተ ሰቦች ሁሉ ወንድሞቹም የአባቱም ቤተ ሰቦች ወጡ፤ ልጆቻቸውንና በጎቻቸውን ከብቶቻቸውን ብቻ በጌሤም ተዉ።,ወኵሉ ሰብአ ቤቱ ለዮሴፍ ወአኀዊሁ ወኵሉ ሰብአ ቤቱ ለአቡሁ ወአዝማዲሁ ፤ ወአባግዒሆሙሰ ወአልህምቲሆሙ ኀደጉ ውስተ ምድረ ጌሴም ።,"And all the house of Joseph, and his brethren, and his father's house: only their little ones, and their flocks, and their herds, they left in the land of Goshen." +ሰረገሎችም ፈረሰኞችም ከእርሱ ጋር ወጡ፥ ሠራዊቱም እጅግ ብዙ ነበረ።,ወዐርገ ምስሌሁ ሰረገላት ወአፍራስ ወኮነ ትዕይንቶሙ ዐቢየ ጥቀ ።,And there went up with him both chariots and horsemen: and it was a very great company. +በዮርዳኖስ ማዶ ወዳለችው ወደ አጣድ አውድማ መጡ፥ እጅግ ታላቅ በሆነ በጽኑ ልቅሶም አለቀሱለት፤ ለአባቱም ሰባት ቀን ልቅሶ አደረገለት።,ወበጽሑ ኀበ ዐውደ እክል ዘአጣታ ዘሀሎ ማዕዶተ ዮርዳንስ ወበከይዎ ዐቢየ ብካየ ወጽኑዐ ጥቀ ላሐ ገብሩ ለአቡሆሙ ሰቡዐ መዋዕለ ።,"And they came to the threshingfloor of Atad, which is beyond Jordan, and there they mourned with a great and very sore lamentation: and he made a mourning for his father seven days." +በዚያች ምድር የሚኖሩ የከነዓን ሰዎችም በአጣድ አውድማ የሆነውን ልቅሶ ባዩ ጊዜ። ይህ ለግብፅ ሰዎች ታላቅ ልቅሶ ነው አሉ፤ ስለዚህም የዚያን ቦታ ስም አቤል ምጽራይም ብለው ጠሩት፤ እርሱም በዮርዳኖስ ማዶ ነው።,ወርእዩ እለ ይነብሩ ውስተ ምድረ ከናአን ውእተ ላሐ በኀበ ዐውደ እክል ዘአጣታ ወይቤሉ ከመዝኑ ላሕ ዘግብጽ ዐቢይ ወበእንተዝ ሰመይዎ ስሞ ላሐ ግብጽ ዘበማዕዶተ ዮርዳንስ ።,"And when the inhabitants of the land, the Canaanites, saw the mourning in the floor of Atad, they said, This is a grievous mourning to the Egyptians: wherefore the name of it was called Abelmizraim, which is beyond Jordan." +ልጆቹም እንዳዘዛቸው እንደዚያው አደረጉለት፤,ወከመዝ ገብሩ ሎቱ ደቂቁ ወቀበርዎ ህየ ።,And his sons did unto him according as he commanded them: +ልጆቹም ወደ ከነዓን ምድር አጓዙት፥ ባለ ሁለት ክፍል በሆነች ዋሻም ቀበሩት፤ እርስዋም በመምሬ ፊት ያለች፥ አብርሃም ለመቃብር ርስት ከኬጢያዊ ከኤፍሮን ከእርሻው ጋር የገዛት ዋሻ ናት።,ወእግብእዎ ደቂቁ ውስተ ምድረ ከናአን ወቀበርዎ ውስተ በዐት እንተ ተሣየጠ አብርሃም ለመቃብር በኀበ ኤፌሮ��� ኬጥያዊ እንተ አንጻረ ምንባሬ ።,"For his sons carried him into the land of Canaan, and buried him in the cave of the field of Machpelah, which Abraham bought with the field for a possession of a buryingplace of Ephron the Hittite, before Mamre." +ዮሴፍና ወንድሞቹ አባቱንም ሊቀብሩ ከእርሱ ጋር የወጡት ሰዎች ሁሉ አባቱን ከቀበረ በኋላ ወደ ግብፅ ተመለሱ።,ወገብአ ዮሴፍ ውስተ ግብጽ ውእቱ ወኵሎሙ እለ ምስሌሁ እለ ዐርጉ ኅቡረ ይቅብርዎ ለአቡሆሙ ወአኀዊሁኒ ።,"And Joseph returned into Egypt, he, and his brethren, and all that went up with him to bury his father, after he had buried his father." +የዮሴፍም ወንድሞች አባታቸው እንደ ሞተ ባዩ ጊዜ እንዲህ አሉ። ምናልባት ዮሴፍ ይጠላን ይሆናል፥ ባደረግንበትም ክፋት ሁሉ ብድራት ይመልስብን ይሆናል።,ወእምዝ ሶበ ርእዩ አኀዊሁ ከመ ሞተ አቡሆሙ ይቤሉ ዮጊ ይዜከር ለነ ዮሴፍ እኪተ እንተ ገበርነ ላዕሌሁ ወያገብእ ለነ ፍዳሃ ለኵሉ እኪት እንተ አርአይናሁ ።,"And when Joseph's brethren saw that their father was dead, they said, Joseph will peradventure hate us, and will certainly requite us all the evil which we did unto him." +ወደ ዮሴፍም መልእክት ላኩ እንዲህም አሉት። አባትህ ገና ሳይሞት እንዲህ ብሎ አዝዞአል።,ወመጽኡ ኀበ ዮሴፍ አኀዊሁ ወይቤልዎ አቡከ አምሕሎ አምሐለነ ዘእንበለ ይሙት ፤,"And they sent a messenger unto Joseph, saying, Thy father did command before he died, saying," +ዮሴፍን እንዲህ በሉት። እባክህ የወንድሞችህን በደል ኃጢአታቸውንም ይቅር በል፥ እነርሱ በአንተ ከፍተውብሃልና፤ አሁንም እባክህ የአባትህ አምላክ ባሪያዎች የበደሉህን ይቅር በል።,ወይቤ ከመዝ በልዎ ለዮሴፍ ኅድግአ ሎሙ አበሳሆሙ ወጌጋዮሙ እስመ እኪተአ አርአዩከ ወይእዜኒአ ስረይ ሎሙ ኀጢአቶሙ ለአግብርቲከ በአምላኮሙ ለአበዊከአ ፤ ወበከየ ዮሴፍ እንዘ ይትናገርዎ ።,"So shall ye say unto Joseph, Forgive, I pray thee now, the trespass of thy brethren, and their sin; for they did unto thee evil: and now, we pray thee, forgive the trespass of the servants of the God of thy father. And Joseph wept when they spake unto him." +ዮሴፍም ይህን ሲሉት አለቀሰ። ወንድሞቹ ደግሞ መጡ በፊቱም ሰግደው። እነሆ እኛ ለአንተ ባሪያዎችህ ነን አሉት።,ወመጽኡ ኀቤሁ ወይቤልዎ ናሁ ንሕነ ኮነ ለከ አግብርተ ።,"And his brethren also went and fell down before his face; and they said, Behold, we be thy servants." +ዮሴፍም አላቸው። አትፍሩ፤ እኔ በእግዚአብሔር ፋንታ ነኝን?,ወይቤሎሙ ዮሴፍ ኢተፍርሁ እስመ ዘእግዚአብሔር አነ ።,"And Joseph said unto them, Fear not: for am I in the place of God?" +እናንተ ክፉ ነገርን አሰባችሁብኝ፤ እግዚአብሔር ግን ዛሬ እንደ ሆነው ብዙ ሕዝብ እንዲድን ለማድረግ ለመልካም አሰበው።,አንትሙሰ መከርክሙ እኪተ ላዕሌየ ወእግዚአብሔር ባሕቱ መከረ ሠናይተ ላዕሌየ ከመ ይኩን ዮም በዘ ይሴሰይ ሕዝብ ብዙኅ ።,"But as for you, ye thought evil against me; but God meant it unto good, to bring to pass, as it is this day, to save much people alive." +አሁንም አትፍሩ፤ እኔ እናንተንና ልጆቻችሁን እመግባችኋለሁ። አጽናናቸውም ደስ አሰኛቸውም።,ወይቤሎሙ ኢትፍርሁ አነ እሴስየክሙ ለቤትክሙሂ ወጸውዖሙ ወተናገሮሙ ዘይበውእ ውስተ ልቦሙ ።,"Now therefore fear ye not: I will nourish you, and your little ones. And he comforted them, and spake kindly unto them." +ዮሴፍም በግብፅ ተቀመጠ፥ እርሱና የአባቱም ቤተ ሰብ፤ ዮሴፍም መቶ አሥር ዓመት ኖረ።,ወነበረ ዮሴፍ ውስተ ግብጽ ውእቱ ወአኀዊሁ ወኵሉ ቤተ አቡሁ ወሐይወ ዮሴፍ ምእተ ወዐሠርተ ዓመተ ።,"And Joseph dwelt in Egypt, he, and his father's house: and Joseph lived an hundred and ten years." +ዮሴፍም የኤፍሬምን ልጆች እስከ ሦስት ትውልድ አየ፤ የምናሴ ልጅ የማኪር ልጆችም በዮሴፍ ጭን ላይ ተወለዱ።,ወርእየ ዮሴፍ ደቂቀ ኤፍሬም እስከ ሣልስ ትውልድ ወደቂቀ ማኪር ወልደ ምናሴ እለ ተወልዱ ላዕለ ሕፅኑ ለዮሴፍ ።,And Joseph saw Ephraim's children of the third generation: the children also of Machir the son of Manasseh were brought up upon Joseph's knees. +ዮሴፍም ወንድሞቹን አለ። እኔ እሞታለሁ፤ እግዚአብሔርም መጎብኘትን ይጎበኛችኋል፥ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል፤ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያደርሳችኋል።,ወይቤሎሙ ዮሴፍ ለአኅዊሁ እንዘ ይብል አንሰ እመውት ወአመ ሐወጸክሙ እግዚአብሔር ወአውፅአክሙ እምዛቲ ምድር ውስተ ምድር እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊነ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ ።,"And Joseph said unto his brethren, I die: and God will surely visit you, and bring you out of this land unto the land which he sware to Abraham, to Isaac, and to Jacob." +ዮሴፍም የእስራኤልን ልጆች። እግዚአብሔር ሲያስባችሁ አጥንቴን ከዚህ አንሥታችሁ ከእናንተ ጋር ውሰዱ ብሎ አማላቸው።,ወአምሐሎሙ ዮሴፍ ለደቂቀ እስራኤል ወይቤሎሙ አመ ይሔውጸክሙ እግዚአብሔር አውጽኡ አዕጽምትየ እምዝየ ምስሌክሙ ።,"And Joseph took an oath of the children of Israel, saying, God will surely visit you, and ye shall carry up my bones from hence." +ዮሴፍም በመቶ አሥር ዓመት ዕድሜው ሞተ፤ በሽቱም አሹት፥ በግብፅ ምድር በሣጥን ውስጥ አኖሩት።,ወሞተ ዮሴፍ በምእት ወዐሠርቱ ዓመት ወቀበርዎ ወሤምዎ በነፍቅ ውስተ ብሔረ ግብጽ ።,"So Joseph died, being an hundred and ten years old: and they embalmed him, and he was put in a coffin in Egypt." +ዮሴፍም የቤቱን አዛዥ እንዲህ ብሎ አዘዘ። ዓይበታቸው የሚያነሣውን ያህል እህል ሙላላቸው፥ የሁሉንም ብር በየዓይበታቸው አፍ ጨምረው፤,ወአዘዘ ዮሴፍ ለመጋቢሁ ወይቤሎ ምላእ ሎሙ አኅስሊሆሙ ለእሉ ዕደው መጠነ ይክሉ ጸዊረ ወደይ ለለ አሐዱ ወርቆሙ ውስተ አኅስሊሆሙ ።,"And he commanded the steward of his house, saying, Fill the men's sacks with food, as much as they can carry, and put every man's money in his sack's mouth." +በታናሹም ዓይበት አፍ የብሩን ጽዋዬንና የእህሉን ዋጋ ጨምረው። እርሱም ዮሴፍ እንዳለው አደረገ።,ወኮራየ እንተ ብሩር ደይ ውስተ ኀስሉ ለዘ ይንእስ ወሤጠ እክሉሂ ደይ ወገብረ በከመ ይቤሎ ዮሴፍ ።,"And put my cup, the silver cup, in the sack's mouth of the youngest, and his corn money. And he did according to the word that Joseph had spoken." +ነግህ በሆነ ጊዜም ሰዎቹ አህዮቻቸውን ይዘው ይሄዱ ዘንድ ተሰናበቱ።,ሶበ ጎሐ ጽባሕ ፈነዎሙ ለእሙንቱ ዕደው ምስለ እንስሳሆሙ ።,"As soon as the morning was light, the men were sent away, they and their asses." +ከከተማይቱም ወጥተው ገና ሳይርቁ ዮሴፍ ለቤቱ አዛዥ እንዲህ አለ። ተነሥተህ ሰዎቹን ተከተላቸው፤ በደረስህባቸውም ጊዜ እንዲህ በላቸው። በመልካሙ ፋንታ ስለ ምን ክፉን መለሳችሁ?,ወሶበ ወፅኡ እመንቱ ዕደው ዘእንበለ ይርሐቁ እምሀገር ነዋኀ ይቤሎ ዮሴፍ ለመጋቤ ቤቱ ተንሥእ ዴግኖሙ ወትልዎሙ ለእሉ ዕደው ወአኀዞሙ ወበሎሙ እፎ ከመ እኪተ ትፈድዩኒ ህየንተ ሠናይ ።,"And when they were gone out of the city, and not yet far off, Joseph said unto his steward, Up, follow after the men; and when thou dost overtake them, say unto them, Wherefore have ye rewarded evil for good?" +ጌታዬ የሚጠጣበት ምሥጢርንም የሚያውቅበት ጽዋ አይደለምን? ባደረጋችሁት ነገር በደላችሁ።,ለምንት ትሰርቁኒ ገይበ ብሩር ዘቦቱ ይሰቲ እግዚእየ እኩየ ገበርክሙ በሎሙ ።,"Is not this it in which my lord drinketh, and whereby indeed he divineth? ye have done evil in so doing." +እርሱም ደርሰባቸው ይህንም ቃል ነገራቸው።,ወሖረ ወረከቦሙ ወይቤሎሙ ለምንት ትገብሩ ከመዝ ወትፈድዩኒ እኪተ ህየንተ ሠናይ ዘገበርኩ ለክሙ ወትሰርቁኒ ገይበ ብሩር ዘእግዚእየ ።,"And he overtook them, and he spake unto them these same words." +እነርሱም አሉት። ጌታዬ እንደዚህ ያለውን ቃል ለምን ይናገራል? ባሪያዎችህ ይህን ነገር የሚያደርጉ አይደሉም።,ወይቤልዎ ለምንት ትብል ከመዝ እግዚእነ ሐሰ ሎሙ ለአግብርቲከ ኢይገብርዎ ለዝንቱ ነገር ።,"And they said unto him, Wherefore saith my lord these words? God forbid that thy servants should do according to this thing:" +እነሆ፥ በዓይበታችን አፍ ���ገኘነውን ብር ይዘን ከከነዓን አገር ወደ አንተ ተመልሰናል፤ ከጌታህ ቤት ወርቅ ወይስ ብር እንዴት እንሰርቃለን?,ወርቀ ጥቀ ዘረከብነ በውስተ አኅስሊነ አግባእነ ኀቤከ እምድረ ከናአን ወእፎኬ ንሰርቅ እምቤትከ ወርቀ አው ብሩረ ።,"Behold, the money, which we found in our sacks' mouths, we brought again unto thee out of the land of Canaan: how then should we steal out of thy lord's house silver or gold?" +ከባሪያዎችህ ጽዋው የተገኘበት እርሱ ይሙት፤ እኛም ደግሞ ለጌታችን ባሪያዎች እንሁን።,ይእዜኒ በኀበ ዘረከብከ ኮራከ እምኔነ እምውስተ አግብርቲከ ለይሙት ወንሕነሰ ንኩን አግብርተ ለእግዚእከ ።,"With whomsoever of thy servants it be found, both let him die, and we also will be my lord's bondmen." +እርሱም አለ። አሁንም እንዲሁ እንደ ነገራችሁ ይሁን፤ ጽዋው የተገኘበት እርሱ ለእኔ ባሪያ ይሁነኝ፥ እናንተም ንጹሐን ትሆናላችሁ።,ወይቤሎሙ ይእዜኒ ይኩን በከመ ትቤሉ ዘኀቤሁ ተረክበ ውእቱ ገይብ ይኩነነ ገብረ ወአንትሙሰ አንጻሕክሙ ርእሰክሙ ።,"And he said, Now also let it be according unto your words: he with whom it is found shall be my servant; and ye shall be blameless." +እየራሳቸውም ፈጥነው ዓይበታቸውን ወደ ምድር አወረዱ፥ እየራሳቸውም ዓይበታቸውን ፈቱ።,ወአውረዱ አኅስሊሆሙ ውስተ ምድር ፍጡነ ወአኀዙ ይፍትሑ ፤,"Then they speedily took down every man his sack to the ground, and opened every man his sack." +እርሱም ከታላቁ ጀምሮ እስከ ታናሹ ድረስ በረበራቸው፥ ጽዋውንም በብንያም ዓይበት ውስጥ አገኘው።,እምነ ዘይልህቅ እስከ ዘይንእስ ወረከበ ውእተ ገይበ በውስተ ኀስለ ብንያም ።,"And he searched, and began at the eldest, and left at the youngest: and the cup was found in Benjamin's sack." +ልብሳቸውንም ቀደዱ፥ ዓይበታቸውንም በየአህዮቻቸው ጭነው ወደ ከተማይቱ ተመለሱ።,ወሠጠጡ አልባሲሆሙ ወጸዐኑ አኅስሊሆሙ ዲበ አእዱጊሆሙ ወገብኡ ውስተ ሀገር ።,"Then they rent their clothes, and laded every man his ass, and returned to the city." +ይሁዳም ከወንድሞቹ ጋር ወደ ዮሴፍ ገባ፥ እርሱም ገና ከዚያው ነበረ፤ በፊቱም በምድር ላይ ወደቁ።,ወቦኡ ኀበ ቤተ ዮሴፍ እንዘ ዓዲሁ ሀሎ ህየ ወወድቁ በገጾሙ ውስተ ምድር ።,And Judah and his brethren came to Joseph's house; for he was yet there: and they fell before him on the ground. +ዮሴፍም። ይህ ያደረጋችሁት ነገር ምንድር ነው? እንደ እኔ ያለ ሰው ምሥጢርን እንዲያውቅ አታውቁምን? አላቸው።,ወይቤሎሙ ዮሴፍ ምንትኑ ዝንቱ ዘገበርክሙ ።,"And Joseph said unto them, What deed is this that ye have done? wot ye not that such a man as I can certainly divine?" +ይሁዳም አለ። ለጌታዬ ምን እንመልሳለን? ምንስ እንናገራለን? ወይስ በምን እንነጻለን? እግዚአብሔር የባሪያዎችህን ኃጢአት ገለጠ፤ እነሆ፥ እኛም ጽዋው ከእርሱ ዘንድ የተገኘበቱም ደግሞ ለጌታዬ ባሪያዎቹ ነን።,ወይቤ ይሁዳ ምንተ ንትዋሣእ ለእግዚእነ ወምንተ ንብል በምንት ንነጽሕ ዘእግዚአብሔር አግብአ ለዐመፃነ ላዕሌነ ወናሁ ባሕቱ ኮነ አግብርቶ ለእግዚእነ ንሕነሂ ወዝንቱሂ ዘተረክበ በኀቤሁ ገይብ ።,"And Judah said, What shall we say unto my lord? what shall we speak? or how shall we clear ourselves? God hath found out the iniquity of thy servants: behold, we are my lord's servants, both we, and he also with whom the cup is found." +እርሱም እላቸው። ይህን አደርግ ዘንድ አይሆንልኝም፤ ጽዋው የተገኘበቱ ሰው እርሱ ባሪያ ይሁነኝ፤ እናንተም ወደ አባታችሁ በደኅና ውጡ።,ወይቤ ዮሴፍ ሐሰ ሊተ እስከ እገብሮ ለዝንቱ ነገር ፤ ውእቱ ብእሲ ዘበላዕሌሁ ተረክበ ኮራየ ውእቱ ይኩነኒ ገብረ ወአንትሙሰ ሑሩ ኀበ አቡክሙ በዳኅን ።,"And he said, God forbid that I should do so: but the man in whose hand the cup is found, he shall be my servant; and as for you, get you up in peace unto your father." +ይሁዳም ወደ እርሱ ቀረበ እንዲህም አለ። ጌታዬ ሆይ፥ እኔ ባርያህ በጌታዬ ጆሮ አንዲት ቃልን እንድናገር እለምናለሁ፤ እኔንም ባሪያህን አትቆጣኝ፤ አንተ እንደ ፈርዖን ነህና።,ወቀርበ ይሁዳ ኀቤሁ ወይቤ ብቍዐኒ እግዚኦ አብሐኒ እንብብ ቅድሜከ እግዚእየ ኢትትመዓዖ ለገብርከ እስመ አንተ እምድኅረ ፈርዖን ።,"Then Judah came near unto him, and said, Oh my lord, let thy servant, I pray thee, speak a word in my lord's ears, and let not thine anger burn against thy servant: for thou art even as Pharaoh." +ጌታዬ ባሪያዎቹን። አባት አላችሁን ወይስ ወንድም? ብሎ ጠየቀ።,እግዚእ አንተ ተስእልኮሙ ለአግብርቲከ ወትቤሎሙ ቦኑ ዘብክሙ አበ አው እኈ ።,"My lord asked his servants, saying, Have ye a father, or a brother?" +እኛም ለጌታዬ እንዲህ አልነ። ሸማግሌ አባት አለን፥ በሽምግልናው የወለደውም ታናሽ ብላቴና አለ፤ ወንድሙም ሞተ፥ ከእናቱም እርሱ ብቻውን ቀረ፥ አባቱም ይወድደዋል።,ወንቤለከ እግዚኦ ብነ አበ አረጋዊ ወቦ ወልደ ንኡሰ ዘበርሥአቲሁ ወእኁሁሰ ሎቱ ሞተ ወውእቱ ባሕቲቱ ተርፈ ለእሙ ወያፈቅሮ አቡሁ ።,"And we said unto my lord, We have a father, an old man, and a child of his old age, a little one; and his brother is dead, and he alone is left of his mother, and his father loveth him." +አንተም ለባሪያዎችህ። ወደ እኔ አምጡት፥ እኔም አየዋለሁ አልህ።,ወትቤሎሙ ለአግብርቲከ አምጽእዎ ኀቤየ ወአዐቅቦ ።,"And thou saidst unto thy servants, Bring him down unto me, that I may set mine eyes upon him." +ጌታዬንም። ብላቴናው አባቱን መተው አይሆንለትም፤ የተወው እንደ ሆነ አባቱ ይሞታልና አልነው።,ወንቤለከ ኢይክል ኀዲገ አቡሁ ውእቱ ሕፃን ወእመሰ ኀደጎ ይመውት ።,"And we said unto my lord, The lad cannot leave his father: for if he should leave his father, his father would die." +ባርያዎችህንም። ታናሽ ወንድማችሁ ከእናንተ ጋር ካልመጣ ዳግመኛ ፊቴን አታዩም አልኽን።,ወአንተሰ ባሕቱ ትቤሎሙ ለአግብርቲከ ለእመ ኢያምጻእክምዎ ለእኁክሙ ዘይንእስ ኢትሬእዩ ገጽየ ዳግመ ።,"And thou saidst unto thy servants, Except your youngest brother come down with you, ye shall see my face no more." +ወደ ባርያህ ወደ አባታችን በተመለስን ጊዜም የጌታዬን ቃል ነገርነው።,ወኮነ ሶበ ዐረግነ ኀበ አቡነ ገብርከ ዜነውናሁ ዘንተ ዘትቤለነ እግዚኦ ።,"And it came to pass when we came up unto thy servant my father, we told him the words of my lord." +አባታችንም። ተመልሳችሁ ጥቂት እህል ሸምቱልን አለ።,ወይቤለነ አቡነ ሑሩ ካዕበ ተሣየጡ ለነ ሕዳጠ እክለ ።,"And our father said, Go again, and buy us a little food." +እኛም አልነው። እንሄድ ዘንድ አይሆንልንም፤ ታናሹ ወንድማችን ከእኛ ጋር ይወርድ እንደ ሆነ እኛም እንወርዳለን፤ ታናሹ ወንድማችን ከእኛ ጋር ከሌለ የዚያን ሰው ፊት ማየት አይቻለንምና።,ወንቤሎ ንሕነ ኢንክል ሐዊረ እመ እኁነ ዘይንእስ ኢመጽአ ምስሌነ እስመ አንክል ርእየ ገጹ ለውእቱ ብእሲ እመ ኢሀሎ እኁነ ምስሌነ ዘይንእስ ።,"And we said, We cannot go down: if our youngest brother be with us, then will we go down: for we may not see the man's face, except our youngest brother be with us." +ባሪያህ አባቴም እንዲህ አለን። ሚስቴ ሁለት ወንዶች ልጆችን እንደ ወለደችልኝ እናንተ ታውቃላችሁ፤,ወይቤለነ ገብርከ አቡነ ታአምሩ ለሊክሙ ከመ ክልኤተ ወለደት ሊተ ይእቲ ብእሲት ።,"And thy servant my father said unto us, Ye know that my wife bare me two sons:" +አንዱም ከእኔ ወጣ። አውሬ በላው አላችሁኝ፥ እስከ ዛሬም አላየሁትም፤,ወአሐዱሰ ወፅአ እምኀቤየ ወትቤሉኒ አርዌ በልዖ ወአርኢክዎ እንከ ዳግመ እስከ ይእዜ ።,"And the one went out from me, and I said, Surely he is torn in pieces; and I saw him not since:" +ይህንም ከእኔ ለይታችሁ ደግሞ ብትወስዱት ክፋም ቢያገኘው፥ ሽበቴን በኅዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ።,ወለእመ ነሣእክምዎ ለዝኒ እምቅድመ ገጽየ ወእመቦ ከመ ደወየ በፍኖት ወታወርድዎ ለርሥዓንየ በሐዘን ውስተ መቃብር ።,"And if ye take this also from me, and mischief befall him, ye shall bring down my gray hairs with sorrow to the grave." +አሁንም እኔ ወደ አባቴ ወደ ባሪያህ ብሄድ፥ ብላቴናውም ከእኛ ጋ�� ከሌለ፥ ነፍሱ በብላቴናው ነፍስ ታስራለችና ብላቴናው ከእኛ ጋር እንደሌለ ባየ ጊዜ ይሞታል፤,ወይእዜኒ ለእመ ሖርነ ኀበ ገብርከ አቡነ ወኢሀሎ ምስሌነ ዝንቱ ሕፃን እስመ ተሰቅለት ነፍሱ በእንተ ዝንቱ ሕፃን ፤,"Now therefore when I come to thy servant my father, and the lad be not with us; seeing that his life is bound up in the lad's life;" +ባሪያዎችህም የባሪያህን የአባታችንን ሽበት በኅዘን ወደ መቃብር ያወርዳሉ።,ወእምከመ ርእየ ከመ ኢሀሎ ምስሌነ ይመውት ወናወርዶ ውስተ መቃብር በጻዕር ወለርሥዓኒሁ ለገብርከ አቡነ ።,"It shall come to pass, when he seeth that the lad is not with us, that he will die: and thy servants shall bring down the gray hairs of thy servant our father with sorrow to the grave." +እኔ ባሪያህ በአባቴ ዘንድ ስለ ብላቴናው እንዲህ ብዬ ተውሼአለሁና። እርሱንስ ወደ አንተ ባላመጣው በአባቴ ዘንድ በዘመናት ሁሉ ኃጢአተኛ እሆናለሁ።,እስመ ገብርከ ተሐበዮ ለዝ ሕፃን እምኀበ አቡሁ ወይቤሎ ለእመ ኢያግባእክዎ ኀቤከ ወኢያቀምክዎ ቅድሜከ ጊጉየ ለእኩን ላዕሌከ አባ በኵሉ መዋዕለ ሕይወትየ ።,"For thy servant became surety for the lad unto my father, saying, If I bring him not unto thee, then I shall bear the blame to my father for ever." +ስለዚህም እኔ ባሪያህ በጌታዬ ዘንድ ባሪያ ሆኜ በብላቴናው ፋንታ ልቀመጥ፤ ብላቴናውም ከወንድሞቹ ጋር ይውጣ።,ወይእዜኒ እከውነከ ገብረ ህየንተዝ ሕፃን ወእነብር ኀቤከ እግዚኦ ወሕፃንሰ ይሑር ምስለ አኀዊሁ ።,"Now therefore, I pray thee, let thy servant abide instead of the lad a bondman to my lord; and let the lad go up with his brethren." +አለዚያም ብላቴናው ከእኔ ጋር ከሌለ ወደ አባቴ እንዴት እወጣለሁ? አባቴን የሚያገኘውን መከራ እንዳላይ። a,እስመ ኢይክል ሐዊረ ኀበ አቡነ እንዘ ኢሀሎ ዝንቱ ሕፃን ኀቤነ ከመ ኢይርአይ እኪተ እንተ ትረክቦ ለአቡነ ።,"For how shall I go up to my father, and the lad be not with me? lest peradventure I see the evil that shall come on my father." +ከዚህ ነገር በኋላም እንዲህ ሆነ፤ የግብፅ ንጉሥ የጠጅ አሳላፊና የእንጀራ አበዛ ጌታቸውን የግብፅ ንጉሥን በደሉ።,ወኮነ እምድኅረ ዝንቱ ነገር አበሱ ሊቀ ቀዳሕያን ወሊቀ ኀባዝያን ለንጉሠ ግብጽ ለእግዚኦሙ ።,"And it came to pass after these things, that the butler of the king of Egypt and his baker had offended their lord the king of Egypt." +ፈርዖንም በሁለቱ ሹማምቱ በጠጅ አሳላፊዎቹ አለቃና በእንጀራ አበዛዎቹ አለቃ ላይ ተቆጣ፤,ወተምዐ ላዕለ ክልኤሆሙ ሊቀ ኅጽዋኒሁ ።,"And Pharaoh was wroth against two of his officers, against the chief of the butlers, and against the chief of the bakers." +ዮሴፍ ታስሮ በነበረበትም በግዞት ስፍራ በዘበኞቹ አለቃ ቤት አስጠበቃቸው።,ወወደዮሙ ቤተ ሞቅሕ ውስተ መካን ኀበ ሀሎ ዮሴፍ ሊቀ ዐቀብተ ሞቅሕ ወአንበሮሙ ውስተ ሞቅሕ ።,"And he put them in ward in the house of the captain of the guard, into the prison, the place where Joseph was bound." +የዘበኞቹም አለቃ ለዮሴፍ አሳልፎ ሰጣቸው፥ እርሱም ያገለግላቸው ነበር፤ በግዞት ቤትም አያሌ ቀን ተቀመጡ።,ወሐለሙ ሕልመ ክልኤሆሙ በአሐቲ ሌሊት አሐዱ አሐዱ እምኔሆሙ ርእዩ ሕልሞሙ ሊቀ ቀዳሕያን ወሊቀ ኀባዝያኑ ለንጉሠ ግብጽ እለ ሀለዉ ውስተ ቤተ ሞቅሕ ።,"And the captain of the guard charged Joseph with them, and he served them: and they continued a season in ward." +በግዞት ቤት የነበሩት የግብፅ ንጉሥ ጠጅ አሳላፊና እንጀራ አበዛ ሁለቱም በአንዲት ሌሊት እንደ ሕልሙ ትርጓሜ እየራሳቸው ሕልምን አለሙ።,ወቦአ ዮሴፍ ኀቤሆሙ ወርእዮሙ ትኩዛን ።,"And they dreamed a dream both of them, each man his dream in one night, each man according to the interpretation of his dream, the butler and the baker of the king of Egypt, which were bound in the prison." +ዮሴፍም ማልዶ ወደ እነርሱ ገባ፥ እነሆም አዝነው አያቸው።,ወተስእሎሙ ዮሴፍ ወይቤሎሙ ምንትኑ ሕዙናን ገጽክሙ ዮም ።,"And Joseph came in unto them in the morning, and looked upon them, and, behold, they were sad." +በጌታው ቤት ከእርሱ ጋር በግዞት የነበሩትንም የፈርዖንን ሹማምት እንዲህ ብሎ ጠየቃቸው። እናንተ ዛሬ ስለ ምን አዝናችኋል?,ወይቤልዎ ሐለምነ ሕልመ ወኀጣእነ ዘይፌክር ለነ ወይቤሎሙ ዮሴፍ አኮኑ ዘእግዚአብሔር ወሀቦ ይፌክር ሕልመ ወይእዜኒ ንግሩኒ ።,"And he asked Pharaoh's officers that were with him in the ward of his lord's house, saying, Wherefore look ye so sadly to day?" +እነርሱም። ሕልምን አልመን የሚተረጕምልን አጣን አሉት። ዮሴፍም አላቸው። ሕልምን የሚተረጕም እግዚአብሔር የሰጠው አይደለምን? እስቲ ንገሩኝ።,ወነገሮ ሊቀ ቀዳሕያን ሕልሞ ለዮሴፍ ወይቤሎ እሬኢ በሕልምየ ሐረገ ወይን ቅድሜየ ።,"And they said unto him, We have dreamed a dream, and there is no interpreter of it. And Joseph said unto them, Do not interpretations belong to God? tell me them, I pray you." +የጠጅ አሳላፊዎች አለቃም ለዮሴፍ ሕልሙን እንዲህ ብሎ ነገረው። በሕልሜ የወይን ዛፍ በፊቴ ሆና አየሁ፥,ወውስተ ውእቱ ሐረግ ሠረጸ ፫አዕጹቂሁ ወአውፅአት አስካለ ።,"And the chief butler told his dream to Joseph, and said to him, In my dream, behold, a vine was before me;" +በዛፊቱም ሦስት አረግ አለባት፤ እርስዋም ቅጠልና አበባ አወጣች፥ ዘለላም አንጠለጠለች፥ የዘለላዋም ፍሬ በሰለ፤,ወጽዋዑ ለፈርዖን ውስተ እዴየ ወነሣእክዎ ለውእቱ አስካል ወዐጸርክዎ ውስተ ጽዋዑ ለፈርዖን ወመጠውክዎ ።,"And in the vine were three branches: and it was as though it budded, and her blossoms shot forth; and the clusters thereof brought forth ripe grapes:" +የፈርዖንም ጽዋ በእጄ ነበረ፤ ፍሬውንም ወስጄ በፈርዖን ጽዋ ጨመቅሁት፥ ጽዋውንም ለፈርዖን በእጁ ሰጠሁት።,ወይቤሎ ዮሴፍ ዝንቱ ውእቱ ፍካሬሁ እሉ ሠለስቱ አስካል ሠላስ መዋዕል እማንቱ ።,"And Pharaoh's cup was in my hand: and I took the grapes, and pressed them into Pharaoh's cup, and I gave the cup into Pharaoh's hand." +ዮሴፍም አለው። የዚህ ትርጓሜው ይህ ነው፤ ሦስቱ አረግ ሦስት ቀን ነው፤,ወእስከ ሠላስ መዋዕል ይዜከረከ ፈርዖን ሢመተከ ወያገብአከ ውስተ ሊቀ ቀዳሕያን ወትሜጥዎ ጽዋዐ ለፈርዖን በእዴከ ከመ ቀዲሙ ሢመትከ አመ ውስተ ቀዳሕያን አንተ ።,"And Joseph said unto him, This is the interpretation of it: The three branches are three days:" +እስከ ሦስት ቀን ድረስ ፈርዖን ራስህን ከፍ ያደርጋል፥ ወደ ቀደመው ሹመትህም ይመልስሃል፤ ጠጅ አሳላፊ በነበርህበት ጊዜ ስታደርግ እንደ ነበረው እንደ ቀድሞው ሥርዓትም የፈርዖንን ጽዋ በእጁ ትሰጣለህ።,ወተዘከረኒ አመ አሠነየ ላዕሌከ ወግበር ምሕረተ ላዕሌየ ወአዘክሮ ለፈርዖን በእንቲአየ ወአውፅአኒ እምነ ቤተ ሞቅሕ ።,"Yet within three days shall Pharaoh lift up thine head, and restore thee unto thy place: and thou shalt deliver Pharaoh's cup into his hand, after the former manner when thou wast his butler." +ነገር ግን በጎ ነገር በተደረገልህ ጊዜ እኔን አስበኝ፥ ምሕረትንም አድርግልኝ፥ የእኔንም ነገር ለፈርዖን ነግረህ ከዚህ ቤት አውጣኝ፤,እስመ ሰረቁኒ ጽሚተ እምብሔረ ዕብራዊያን ወበዝየኒ በዘ አልቦ ዘገበርኩ ወደዩኒ ውስተ ሞቅሕ ።,"But think on me when it shall be well with thee, and shew kindness, I pray thee, unto me, and make mention of me unto Pharaoh, and bring me out of this house:" +እኔን ከዕብራውያን አገር ሰርቀው አምጥተውኛልና፤ ከዚህም ደግሞ በግዞት ያኖሩኝ ዘንድ ምንም አላደረግሁም።,ወሶበ ርእየ ሊቀ ኀባዝያን ከመ ጽድቀ ፈከረ ሎቱ ይቤሎ ለዮሴፍ አነሂ ርኢኩ ከመዝ በሕልምየ እሬኢ ሠለስተ አክፋረ ውስተ ርእስየ ።,For indeed I was stolen away out of the land of the Hebrews: and here also have I done nothing that they should put me into the dungeon. +የእንጀራ አበዛዎቹ አለቃም ሕልሙን በመልካም እንደ ተረጎመ ባየ ጊዜ ዮሴፍን እንዲህ አለው። እኔም ደግሞ ሕልም አይቼ ነበር፥ እነሆም ሦስት መሶብ ነጭ እንጀራ በራሴ ላይ ነበረ፤,ወውስተ ዝክቱ ሠለስቱ አክፋር ሀሎ ላዕሌሁ ኵሉ ዘመደ መብልዕ ዘይበልዕ ፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ወበልዖ አዕዋፍ በውስተ ከፈር ዘውስተ ርእስየ ።,"When the chief baker saw that the interpretation was good, he said unto Joseph, I also was in my dream, and, behold, I had three white baskets on my head:" +በላይኛውም መሶብ ፈርዖን ከሚበላው ከጋጋሪዎች ሥራ ሁሉ ነበረበት፤ ወፎችም በራሴ ላይ ከመሶቡ ይበሉ ነበር።,ወአውሥአ ዮሴፍ ወይቤሎ ዝንቱ ውእቱ ፍካሬሁ ለሕልምከ እሉ ሠለስቱ አክፋር ሠለስቱ መዋዕል እማንቱ ።,And in the uppermost basket there was of all manner of bakemeats for Pharaoh; and the birds did eat them out of the basket upon my head. +ዮሴፍም መልሶ እንዲህ አለው። የዚህ ትርጓሜው ይህ ነው፤ ሦስቱ መሶብ ሦስት ቀን ነው፤,እስከ ሠላስ መዋዕል ይመትር ፈርዖን ርእሰከ ወይሰቅለከ ውስተ ዕፅ ወይበልዓ አዕዋፈ ሰማይ ሥጋከ እምኔከ ።,"And Joseph answered and said, This is the interpretation thereof: The three baskets are three days:" +እስከ ሦስት ቀን ድረስ ፈርዖን ራስህን ከፍ ያደርጋል፥ በእንጨትም ላይ ይሰቅልሃል፤ ወፎችም ሥጋህን ይበሉታል።,ወኮነ በሣልስት ዕለት ዕለተ ተወልደ ፈርዖን ገብረ በዓለ ለሰብኡ ወተዘከሮ ሢመቶ ለሊቀ ቀዳሕያን ወሢመቶ ለሊቀ ኅባዝያን በማእከለ ሰብእ ።,"Yet within three days shall Pharaoh lift up thy head from off thee, and shall hang thee on a tree; and the birds shall eat thy flesh from off thee." +በሦስተኛውም ቀን ፈርዖን የተወለደበት ቀን ነበረ፥ ለሠራዊቱም ሁሉ ግብር አደረገ፤ የጠጅ አሳላፊዎቹን አለቃና የእንጀራ አበዛዎቹን አለቃ በአሽከሮቹ መካከል ከፍ አደረገ።,ወአግብኦ ለሊቀ ቀዳሕያን ውስተ ሢመቱ ወመጠዎ ጽዋዐ ውስተ እዴሁ ለፈርዖን ።,"And it came to pass the third day, which was Pharaoh's birthday, that he made a feast unto all his servants: and he lifted up the head of the chief butler and of the chief baker among his servants." +የጠጅ አሳለፊዎቹንም አለቃ ወደ ስፍራው መለሰው፥ ጽዋውንም በፈርዖን እጅ ሰጠ፤,ወለሊቀ ኀባዝያንሰ ሰቀሎ ውስተ ዕፅ በከመ ፈከረ ሎቱ ዮሴፍ ።,And he restored the chief butler unto his butlership again; and he gave the cup into Pharaoh's hand: +የእንጀራ አበዛዎቹንም አለቃ ሰቀለው፥ ዮሴፍ እንደተረጎመላቸው።,ወኢተዘከሮ ለዮሴፍ ሊቀ ቀዳሕያን አላ ረስዖ ።,But he hanged the chief baker: as Joseph had interpreted to them. +ከሁለት ዓመት በኋላም ፈርዖን ሕልምን አየ፥ እነሆም፥ በወንዙ ዳር ቆሞ ነበር።,ወኮነ እምድኅረ ክልኤቱ ዓመት ርእየ ፈርዖን ሕልመ ከመዝ ይቀውም መልዕልተ ፈለግ ።,"And it came to pass at the end of two full years, that Pharaoh dreamed: and, behold, he stood by the river." +እነሆም፥ መልካቸው ያማረ ሥጋቸውም የወፈረ ሰባት ላሞች ከወንዙ ወጡ፥ በውኃውም ዳር በመስኩ ይሰማሩ ነበር።,ወናሁ ከመ እምነ ፈለግ የዐርጉ ሰባዕቱ አልህምት ወሠናያን ወሥቡሓን ሥጋሆሙ ወይትረዐዩ ውስተ ማዕዶት ።,"And, behold, there came up out of the river seven well favoured kine and fatfleshed; and they fed in a meadow." +ከእነርሱም በኋላ እነሆ መልካቸው የከፋ ሥጋቸውም የከሳ ሌሎች ሰባት ላሞች ከወንዝ ወጡ፥ በእነዚያም ላሞች አጠገብ በወንዙ ዳር ይቆሙ ነበር።,ወዐርጉ ካልኣን ሰባዕቱ አልህምት እምድኅሬሆሙ ወእኩይ ራእዮሙ ወደገደግ ሥጋሆሙ ወይትረዐዩ ኀበ እልክቱ አልህምት ማዕዶተ ፈለግ ።,"And, behold, seven other kine came up after them out of the river, ill favoured and leanfleshed; and stood by the other kine upon the brink of the river." +መልካቸው የከፋ ሥጋቸውም የከሳ እነዚያም ላሞች መልካቸው ያማረውን ሥጋቸው የወፈረውን ሰባቱን ላሞች ዋጡአቸው። ፈርዖንም ነቃ።,ወውሕጥዎሙ እልክቱ ሰባዕቱ አልህምት እለ እኩይ ራእዮሙ ወደገደግ ሥጋሆሙ ለእልክቱ አልህምት እለ ሥቡሕ ሥጋሆሙ ወሠናይ ራእዮሙ ወነቅሀ ፈርዖን ።,And the ill favoured and leanfleshed kine did eat up the seven well favoured and fat kine. So Pharaoh awoke. +ደግሞም ተኛ ሁለተኛም ሕልምን አየ። እነሆም በአንድ አገዳ ላይ የነበሩ ያማሩና መልካም የሆኑ ሰባት እሸቶች ወጡ፤,ወደገመ ሐሊመ ወናሁ ሰባዕቱ ሠዊት ዐርጉ እምነ አሐዱ ሥርው ኅሩያን ��ሠናየን ።,"And he slept and dreamed the second time: and, behold, seven ears of corn came up upon one stalk, rank and good." +እነሆም ከእነርሱ በኋላ የሰለቱና በምሥራቅ ነፋስ የተመቱ ሰባት እሸቶች ወጡ፤,ወናሁ ሰባዕቱ ሠዊት ቀጢናን ወዕቡራን ወወፅኡ ምስሌሆሙ ።,"And, behold, seven thin ears and blasted with the east wind sprung up after them." +የሰለቱትም እሸቶች ሰባቱን ያማሩና የዳበሩ እሸቶች ዋጡአቸው።,ወውኅጥዎሙ እልክቱ ሰባዕቱ ሠዊት ቀጢናን ወዕቡራን ለእልክቱ ፯ሰዊት ኅሩያን ወምሉኣን ወተንሥአ ፈርዖን ወአእመረ ከመ ሐለመ ።,"And the seven thin ears devoured the seven rank and full ears. And Pharaoh awoke, and, behold, it was a dream." +ፈርዖንም ነቃ፥ እነሆም ሕልም ነበረ። በነጋም ጊዜ ነፍሱ ታወከችበት፤ ወደ ሕልም ተርጓሚዎች ሁሉ ወደ ግብፅ ጠቢባንም ሁሉ ልኮ ወደ እርሱ ጠራቸው፤ ፈርዖንም ሕልሙን ነገራቸው፥ ነገር ግን ከእነርሱ ለፈርዖን የሚተረጕም አልተገኘም።,ወኮነ ሶበ ጸብሐ ተሀውከት ነፍሱ ወለአከ ይጸውዕዎሙ ለኵሎሙ መፈክራነ ግብጽ ወኵሎ ጠቢባኒሆሙ ወነገሮሙ ሕልሞ ወስእኑ ፈክሮ ሎቱ ለፈርዖን ።,"And it came to pass in the morning that his spirit was troubled; and he sent and called for all the magicians of Egypt, and all the wise men thereof: and Pharaoh told them his dream; but there was none that could interpret them unto Pharaoh." +የዚያን ጊዜ የጠጅ አሳላፈዎቹ አለቃ እንዲህ ብሎ ለፈርዖን ተናገረ። እኔ ኃጢአቴን ዛሬ አስባለሁ፤,ወይቤሎ ሊቀ ቀዳሕያን ለፈርዖን ኀጢአትየ እዜከር እግዚእየ ፈርዖን ዮም ።,"Then spake the chief butler unto Pharaoh, saying, I do remember my faults this day:" +ፈርዖን በባሪይዎቹ ላይ ተቆጣ፥ እኔንም የእንጀራ አበዛዎቹንም አለቃ በግዞት ስፍራ በዘበኞች አለቃ ቤት አኖረን፤,ፈርዖን ተምዕዖሙ ለአግብርቲሁ ወወደየነ ውስተ ቤተ ሞቅሕ ኪያየ ወሊቀ ኀባዝያን ።,"Pharaoh was wroth with his servants, and put me in ward in the captain of the guard's house, both me and the chief baker:" +እኛም በአንዲት ሌሊት ሕልምን አለምን፥ እኔና እርሱ፤ እያንዳንዳችን እንደ ሕልማችን ትርጓሜ አለምን።,ወሐለምነ ሕልመ ክልኤነ አነሂ ወውእቱሂ በበዚአነ ሐለምነ ።,"And we dreamed a dream in one night, I and he; we dreamed each man according to the interpretation of his dream." +በዚያም የዘበኞቹ አለቃ ባሪያ የሆነ አንድ ዕብራዊ ጕልማሳ ከእኛ ጋር ነበረ፤ ለእርሱም ነገርነው፥ ሕልማችንንም ተረጐመልን፤ ለእያንዳንዱም እንደ ሕልሙ ተረጐመልን።,ወሀሎ ምስሌነ ወልድ ዕብራዊ ወሬዛ ዘሊቀ መበስላን ወነገርናሁ ወፈከረ ለነ ።,"And there was there with us a young man, an Hebrew, servant to the captain of the guard; and we told him, and he interpreted to us our dreams; to each man according to his dream he did interpret." +እንዲህም ሆነ፤ እንደ ተረጐመልን እንደዚያው ሆነ፤ እኔ ወደ ሹመቴ ተመለስሁ፥ እርሱም ተሰቀለ።,ወኮነነ በከመ ፈከረ ለነ ወከማሁ ረከብነ አነሂ ገባእኩ ውስተ ሢመትየ ወለዝክቱኒ ሰቀልዎ ።,"And it came to pass, as he interpreted to us, so it was; me he restored unto mine office, and him he hanged." +ፈርዖንም ልኮ ዮሴፍን አስጠራ፥ ከግዞት ቤትም አስቸኰሉት፤ እርሱም ተላጨ፥ ልብሱንም ለወጠ፥ ወደ ፈርዖንም ገባ።,ወለአከ ፈርዖን ወጸውዕዎ ለዮሴፍ ወአውጽእዎ እምነ ቤተ ሞቅሕ ወላፀይዎ ወወለጡ አልባሲሁ ወአምጽእዎ ኀበ ፈርዖን ።,"Then Pharaoh sent and called Joseph, and they brought him hastily out of the dungeon: and he shaved himself, and changed his raiment, and came in unto Pharaoh." +ፈርዖንም ዮሴፍን አለው። ሕልምን አየሁ፥ የሚተረጕመውም አልተገኘም፤ ሕልምን እንደ ሰማህ፥ እንደ ተረጐምህም ስለ አንተ ሰማሁ።,ወይቤሎ ፈርዖን ለዮሴፍ ሕልመ ሐለምኩ ወዘይፌክር ሊተ ኀጣእኩ ወሰማዕኩ አነ በእንቲአከ ከመ ሰማዕከ ሕልመ ወፈከርከ ።,"And Pharaoh said unto Joseph, I have dreamed a dream, and there is none that can interpret it: and I have heard say of thee, that thou canst understand a dream to interpret it." +ዮሴፍም ለፈርዖን እንዲህ ብሎ መለሰ። ይህ በእኔ አይደለም፤ እግዚአብሔር ግን ለፈርዖን በደኅንነት ይመልስለታል።,ወአውሥኦ ዮሴፍ ለፈርዖን ወይቤሎ ዝንቱ ዘእንበለ እግዚአብሔር ወሀቦ ኢይክል ፈክሮ ።,"And Joseph answered Pharaoh, saying, It is not in me: God shall give Pharaoh an answer of peace." +ፈርዖንም ለዮሴፍ እንዲህ አለው። እነሆ፥ በሕልሜ በወንዝ ዳር ቆሜ ነበር፤,ወነገሮ ፈርዖን ለዮሴፍ ወይቤሎ እሬኢ በሕልምየ ከመዝ እቀውም ውስተ ማዕዶተ ፈለግ ።,"And Pharaoh said unto Joseph, In my dream, behold, I stood upon the bank of the river:" +እነሆም፥ ሥጋቸው የወፈረ መልካቸውም ያማረ ሰባት ላሞች ወጡ፥ በመስኩም ይሰማሩ ነበር፤,ወእምውስተ ፈለግ የዐርጉ ሰባዕቱ አልህምት እማዕዶተ ፈለግ ሥቡሓን ሥጋሆሙ ወሠናይ ራእዮሙ ወይትረዐዩ ውስተ ማዕዶት ።,"And, behold, there came up out of the river seven kine, fatfleshed and well favoured; and they fed in a meadow:" +ከእነርሱም በኋላ እነሆ የደከሙ መልካቸውም እጅግ የከፋ ሥጋቸውም የከሳ ሌሎች ሰባት ላሞች ወጡ፤ በግብፅም ምድር ሁሉ እንደ እነርሱ መልከ ክፉ ከቶ አላየሁም፤,ወናሁ ካልኣን ፯አልህምት የዐርጉ እምድኅሬሆሙ እምውስተ ፈለግ እኩያን ወሕሡም ራእዮሙ ወደገደግ ሥጋሆሙ ወኢርኢኩ ዘከማሆሙ ሕሡመ በኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And, behold, seven other kine came up after them, poor and very ill favoured and leanfleshed, such as I never saw in all the land of Egypt for badness:" +የከሱትና መልከ ክፋዎቹ ላሞች የመጀመሪያዎቹን ወፍራሞቹን ሰባት ላሞች ዋጡአቸው፥,ወውኅጥዎሙ እልክቱ ደገደጋን ለእልክቱ ሰባዕቱ አልህምት ሥቡሓን ወሠናያን ።,And the lean and the ill favoured kine did eat up the first seven fat kine: +በሆዳቸውም ተዋጡ፤ በሆዳቸውም እንደተዋጡ አልታወቀም፥ መልካቸውም በመጀመሪያ እንደ ነበረው የከፋ ነበረ። ነቃሁም።,ወቦኡ ውስተ ከርሦሙ ወኮነ ከመ ዘአልቦ ዘቦአ ውስተ ከርሦሙ ወገጾሙኒ ሕሡም ከመ ቀዳሚ ወነቃህኩ ወሰከብኩ ካዕበ ።,"And when they had eaten them up, it could not be known that they had eaten them; but they were still ill favoured, as at the beginning. So I awoke." +በሕልሜም እነሆ የዳበሩና መልካም የሆኑ ሰባት እሸቶች በአንድ አገዳ ሲወጡ አየሁ፤,ወርኢኩ በሕልም ከመዝ ሰባዕቱ ሠዊት ይወጽኡ እምነ አሐዱ ሥርው ወምሉኣን ወሠናያን ።,"And I saw in my dream, and, behold, seven ears came up in one stalk, full and good:" +ከእነርሱም በኋላ እነሆ የደረቁና የሰለቱ በምሥራቅ ነፋስ የተመቱ ሰባት እሸቶች ወጡ፤,ወካልኣን ሰባዕቱ ሠዊት ቀጢናን ወይቡሳን ይወፅኡ እምኔሆሙ ።,"And, behold, seven ears, withered, thin, and blasted with the east wind, sprung up after them:" +የሰለቱት እሸቶች ያማሩትን ሰባቱን እሸቶች ዋጡአቸው። ለሕልም ተርጓሚዎችም ሕልሜን ነገርሁ የሚተረጕምልኝም አጣሁ።,ወውኅጥዎሙ እልክቱ ቀጢናን ወይቡሳን ለእልክቱ ምሉኣን ወሠናያን ወነገርክዎሙ ለመፈክራን ወአልቦ ዘፈከሩ ሊተ ።,And the thin ears devoured the seven good ears: and I told this unto the magicians; but there was none that could declare it to me. +ዮሴፍም ፈርዖንን አለው። የፈርዖን ሕልሙ አንድ ነው፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ያለውን ለፈርዖን ነግሮታል።,ወይቤሎ ዮሴፍ ለፈርዖን ሕልሙ ለፈርዖን አሐዱ ውእቱ ዘይገብር እግዚአብሔር አርአዮ ለፈርዖን ።,"And Joseph said unto Pharaoh, The dream of Pharaoh is one: God hath shewed Pharaoh what he is about to do." +ሰባቱ መልካካሞች ላሞች ሰባት ዓመታት ናቸው፥ ሰባቱም መልካካሞች እሸቶች ሰባት ዓመታት ናቸው፤ ሕልሙ አንድ ነው።,እሉ ሰባዕቱ አልህምት ሠናያን ሰባዕቱ ዓመት እሙንቱ ወእሉሂ ሰባዕቱ ሠዊት ሠናያን ሰባዕቱ ዓመት እሙንቱ ሕልሙ ለፈርዖን አሐዱ ውእቱ ።,The seven good kine are seven years; and the seven good ears are seven years: the dream is one. +ከእነርሱም በኋላ የወጡት የከሱትና መልከ ክፋዎቹ ሰባት ላሞች ሰባት ዓመታት ናቸው፥ የሰለቱትና የምሥራቅ ነፋስ የመታቸው ሰባቱም እሸቶች እነርሱ ራብ የሚሆንባቸው ሰባት ዓመታት ናቸው።,ወእሉ ሰባዕቱ አልህምት ደገደጋን እለ የዐርጉ እምድኅሬሆሙ ሰባዕቱ ዓመት እሙንቱ ወእሉሂ ሰባዕቱ ሠዊት ቀጢናን ወዕቡራን ሰባዕቱ ዓመት እሙንቱ ወይከውን ሰባዕቱ ዓመት ዘረኃብ ።,And the seven thin and ill favoured kine that came up after them are seven years; and the seven empty ears blasted with the east wind shall be seven years of famine. +ለፈርዖን የነገርሁት ነገር ይህ ነው፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ያለውን ለፈርዖን አሳየው።,ወዝንቱ ቃል ዘእቤሎ ለፈርዖን ዘይገብር እግዚአብሔር አርአዮ ለፈርዖን ።,This is the thing which I have spoken unto Pharaoh: What God is about to do he sheweth unto Pharaoh. +እነሆ በግብፅ ምድር ሁሉ እጅግ ጥጋብ የሚሆንባቸው ሰባት ዓመታት ይመጣሉ፤,ናሁ ይመጽእ ፯ዓመት ዘጽጋብ ብዙኅ ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"Behold, there come seven years of great plenty throughout all the land of Egypt:" +ደግሞ ከዚህ በኋላ የሰባት ዓመት ራብ ይመጣል፥ በግብፅ አገር የነበረውም ጥጋብ ሁሉ ይረሳል፤ ራብም ምድርን በጣም ያጠፋል፤,ወይመጽእ ፯ዓመት ዘረኃብ እምድኅሬሁ ወይረስዕዎ ለጽጋብ በኵሉ ምድረ ግብጽ ።,And there shall arise after them seven years of famine; and all the plenty shall be forgotten in the land of Egypt; and the famine shall consume the land; +በኋላ ከሚሆነው ከዚያ ራብ የተነሣም በምድር የሆነው ጥጋብ አይታወቅም፥ እጅግ ጽኑ ይሆናልና።,ወየኀልቅ በረኃብ ኵሉ ብሔር እምነ ውእቱ ረኃብ ዘይመጽእ እምድኅሬሁ እስመ ዐቢይ ውእቱ ጥቀ ።,And the plenty shall not be known in the land by reason of that famine following; for it shall be very grievous. +ሕልሙም ለፈርዖን ደጋግሞ መታየቱ ነገሩ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተቈረጠ ስለ ሆነ ነው፥ እግዚአብሔርም ፈጥኖ ያደርገዋል።,ወዘደገመ ፈርዖን ሐሊሞቶ እስመ እሙን ውእቱ ነገር እምኀበ እግዚአብሔር ወፍጡነ ይገብሮ እግዚአብሔር ለዝንቱ ።,"And for that the dream was doubled unto Pharaoh twice; it is because the thing is established by God, and God will shortly bring it to pass." +አሁንም ፈርዖን ብልህና አዋቂ ሰውን ይፈልግ፥ በግብፅ ምድር ላይም ይሹመው።,ወይእዜኒ ኅሥሥ ለከ ብእሴ ጠቢበ ወልብወ ወሢሞ ላዕለ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"Now therefore let Pharaoh look out a man discreet and wise, and set him over the land of Egypt." +ፈርዖን በምድር ላይ ሹማምትን ይሹም፤ በሰባቱም የጥጋብ ዓመታት ከሚገኘው ፍሬ በግብፅ ምድር ሁሉ ከአምስት እጅ አንደኛውን ይውሰድ።,ወይግበር ፈርዖን መዛግብተ ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ወይድፍንዎ ለእክለ ግብጽ ዘ፯ዓመት ።,"Let Pharaoh do this, and let him appoint officers over the land, and take up the fifth part of the land of Egypt in the seven plenteous years." +የሚመጡትን የመልካሞቹን ዓመታት እህላቸውን ያከማቹ፤ ስንዴውንም ከፈርዖን እጅ በታች ያኑሩ፥ እህሎችም በከተሞች ይጠበቁ።,ወያስተጋብእዎ ለኵሉ እክል ዘ፯ዓመት ዘጽጋብ ወያስተጋብእ ፈርዖን ስርናዮ ወእክሎ ውስተ አህጉር ወይትዐቀብ ።,"And let them gather all the food of those good years that come, and lay up corn under the hand of Pharaoh, and let them keep food in the cities." +በግብፅ ምድር ስለሚሆነው ስለ ሰባቱ ዓመታት ራብ እህሉ ተጠብቆ ይኑር፥ ምድሪቱም በራብ አትጠፋም።,ወይኩን ውእቱ እክል ዘየዐቅቡ ሲሳየ ለኵሉ ብሔር ለአመ ረኃብ ዘይመጽእ ውስተ ብሔረ ግብጽ ወኢይሙት ሰብኣ በረኃብ ።,"And that food shall be for store to the land against the seven years of famine, which shall be in the land of Egypt; that the land perish not through the famine." +ነገሩም በፈርዖንና በሎሌዎቹ ፊት መልካም ሆነ፤,ወአደሞ ለፈርዖን ዝንቱ ነገር ወለኵሉ ሰብኡ ።,"And the thing was good in the eyes of Pharaoh, and in the eyes of all his servants." +ፈርዖንም ሎሌዎቹን እንዲህ አላቸው። በውኑ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበትን እንደዚህ ያለ ሰው እናገኛለንን?,ወይቤሎሙ ፈርዖን ለኵሉ ሰብኡ ቦኑ እንከ ዘተረክበ ከመ ዝንቱ ብእሲ ዘመንፈሰ እግዚአብሔር ላዕሌሁ ።,"And Pharaoh said unto his servants, Can we find such a one as this is, a man in whom the Spirit of God is?" +ፈርዖንም ዮሴፍን አለው። እንደ አንተ ያለ ብልህ አዋቂም ሰው የለም፥ እግዚአብሔር ይህን ሁሉ ገልጦልሃልና።,ወይቤሎ ፈርዖን ለዮሴፍ እስመ ለከ አርየከ እግዚአብሔር ዘንተ ኵሎ ወአልቦ ብእሴ ዘይጠብበከ ወዘይሌቡ እምኔከ ፤,"And Pharaoh said unto Joseph, Forasmuch as God hath shewed thee all this, there is none so discreet and wise as thou art:" +አንተ በቤቴ ላይ ተሾም፥ ሕዝቤም ሁሉ ለቃልህ ይታዘዝ፤ እኔ በዙፋኔ ብቻ ከአንተ እበልጣለሁ።,አንተ ኩን ላዕለ ኵሉ ቤትየ ወለቃለ ዚአከ ይትአዘዝ ኵሉ ሕዝብ ወእንበለ መንበር አልቦ ዘእፈደፍደከ አነ ።,"Thou shalt be over my house, and according unto thy word shall all my people be ruled: only in the throne will I be greater than thou." +ፈርዖንም ዮሴፍን። በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ሾምሁህ አለው።,ወይቤሎ ፈርዖን ለዮሴፍ ናሁ እሠይመከ አነ ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And Pharaoh said unto Joseph, See, I have set thee over all the land of Egypt." +ፈርዖን ቀለበቱን ከእጁ አወለቀ በዮሴፍ እጅም አደረገው፥ ነጭ የተልባ እግር ልብስንም አለበሰው፥ በአንገቱም የወርቅ ዝርግፍን አደረገለት፤,ወአውጽአ ፈርዖን ሕልቀቶ እምነ እዴሁ ወወደየ ውስተ እዴሁ ለዮሴፍ ወአልበሶ ልብሰ ሜላት ወአዕነቆ ባዝግና ወርቅ ውስተ ክሳዱ ።,"And Pharaoh took off his ring from his hand, and put it upon Joseph's hand, and arrayed him in vestures of fine linen, and put a gold chain about his neck;" +የእርሱም በምትሆን በሁለተኛይቱ ሰረገላ አስቀመጠው፥ አዋጅ ነጋሪም። ስገዱ እያለ በፊት በፊቱ ይጮኽ ነበር፤ እርሱም በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ተሾመ።,ወአጽዐኖ ውስተ ፈረስ ዘዚአሁ ወዖደ ዐዋዲ ቅድሜሁ ወሤሞ ላዕለ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And he made him to ride in the second chariot which he had; and they cried before him, Bow the knee: and he made him ruler over all the land of Egypt." +ፈርዖንም ዮሴፍን አለው። እኔ ፈርዖን ነኝ፤ በግብፅ አገር ሁሉ ያለ አንተ ማንም እጁንም እግሩንም አያንሣ።,ወይቤሎ ፈርዖን ለዮሴፍ አነ ለሊየ ፈርዖን ዘእንበሌከ አልቦ ዘእገብር ወኢምንተ ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And Pharaoh said unto Joseph, I am Pharaoh, and without thee shall no man lift up his hand or foot in all the land of Egypt." +ፈርዖንም የዮሴፍን ስም ጸፍናት ፐዕናህ ብሎ ጠራው፤ የሄልዮቱ ከተማ ካህን የDoጥፌራ ልጅ የምትሆን አስናትን አጋባው። ዮሴፍም በግብፅ ምድር ሁሉ ወጣ።,ወሰመዮ ፈርዖን ስሞ ለዮሴፍ ፍስንቶፌኔኅ ወወሀቦ አሴኔትሃ ወለተ ጴሜጤፌራ ማሪ ዘሀገረ ሄሊዮቱ ትኩኖ ብእሲተ ።,And Pharaoh called Joseph's name Zaphnathpaaneah; and he gave him to wife Asenath the daughter of Potipherah priest of On. And Joseph went out over all the land of Egypt. +ዮሴፍም በግብፅ ንጉሥ በፈርዖን ፊት በቆመ ጊዜ ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ነበረ። ዮሴፍም ከፈርዖን ፊት ወጣ፥ የግብፅ ምድርንም ሁሉ ዞረ።,ወሠላሳ ዓመቱ ሎቱ ለዮሴፍ አመ ይቀውም ቅድመ ፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ወሶበ ወፅአ ዮሴፍ እምቅድመ ገጹ ለፈርዖን ወአንሶሰወ ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And Joseph was thirty years old when he stood before Pharaoh king of Egypt. And Joseph went out from the presence of Pharaoh, and went throughout all the land of Egypt." +በሰባቱም በጥጋብ ዓመታት የምድሪቱ ፍሬ ክምር ሆነ።,ወኵሎ ዘአውጽአት ምድር እክለ ዘሰባዕቱ ዓመት ዘጽጋብ ከላስስቲሁ ፤,And in the seven plenteous years the earth brought forth by handfuls. +በግብፅ ምድር ሁሉ ያለውን የሰባቱን ዓመት እህል ሁሉ ሰበሰበ፥ እህልንም በከተሞቹ አደለበ፤ በየከተማይቱ ዙሪያ ያለውን የእርሻውን እህል ሁሉ በዚያው ከተተ።,ወኵሎ እክሎ አስተጋብኡ ዘብሔረ ግብጽ ወዘገቡ እክለ ውስተ ኵሉ አህጉር ወአድያመ ብሔር ከመ ይኩን ሲሳየ ።,"And he gathered up all the food of the seven years, which were in the land of Egypt, and laid up the food in the cities: the food of the field, which was round about every city, laid he up in the same." +ዮሴፍም እንደ ባሕር አሸዋ እጅግ ብዙ የሆነ ስንዴን አከማቸ፥ መ���ፈርን እስኪተው ድረስ፤ ሊሰፈር አልተቻለምና።,ወዘገበ ዮሴፍ ስርናየ ከመ ኆፃ ባሕር ብዙኀ ጥቀ እስከ ስእኑ ኈልቆቶ ወዘእንበለ ኍልቍ ኮነ ።,"And Joseph gathered corn as the sand of the sea, very much, until he left numbering; for it was without number." +ለዮሴፍም የሄልዮቱ ከተማ ካህን የDoጥፌራ ልጅ አስናት የወለደችለት ሁለት ልጆች የራብ ዘመን ገና ሳይመጣ ተወለዱለት።,ወተወልዱ ለዮሴፍ ደቂቅ ክልኤቱ ዘእንበለ ይምጻእ መዋዕለ ረኃብ እለ ወለደት ሎቱ አሴኔት ።,"And unto Joseph were born two sons before the years of famine came, which Asenath the daughter of Potipherah priest of On bare unto him." +ዮሴፍም የበኵር ልጁን ስም ምናሴ ብሎ ጠራው፥ እንዲህ ሲል። እግዚአብሔር መከራዬን ሁሉ የአባቴንም ቤት አስረሳኝ፤,ወሰመዮ ስመ በኵሩ ምናሴ እንዘ ይብል እስመ ገብረ ሊተ እግዚአብሔር ከመ እርሳዕ ኵሎ ሕማምየ ወኵሎ ዘቤተ አቡየ ።,"And Joseph called the name of the firstborn Manasseh: For God, said he, hath made me forget all my toil, and all my father's house." +የሁለተኛውንም ስም ኤፍሬም ብሎ ጠራው፥ እንዲህ ሲል። እግዚአብሔር በመከራዬ አገር አፈራኝ።,ወሰመዮ ስሞ ለካልእ ኤፍሬም እንዘ ይብል እስመ አዕበየኒ እግዚአብሔር በብሔረ ሥቃይ ።,And the name of the second called he Ephraim: For God hath caused me to be fruitful in the land of my affliction. +በግብፅ ምድር የነበረውም የሰባቱ ዓመት ጥጋብ አለፈ፥,ወኀሊፎ ሰባዕቱ ዓመት ዘጽጋብ ፤,"And the seven years of plenteousness, that was in the land of Egypt, were ended." +ዮሴፍም እንደ ተናገረ የሰባቱ ዓመት ራብ ጀመረ። በየአገሩም ሁሉ ራብ ሆነ፤ በግብፅ ምድር ሁሉ ግን እህል ነበረ።,አኀዘ ይምጻእ ሰባዕቱ ዓመት ዘረኃብ በከመ ይቤ ዮሴፍ ።,"And the seven years of dearth began to come, according as Joseph had said: and the dearth was in all lands; but in all the land of Egypt there was bread." +የግብፅ ምድርም ሁሉ ተራበ፥ ሕዝቡም ስለ እህል ወደ ፈርዖን ጮኸ፤ ፈርዖንም የግብፅ ሰዎችን ሁሉ። ወደ ዮሴፍ ሂዱ፥ እርሱ ያላችሁንም ሁሉ አድርጉ አላቸው።,ወኮነ ረኃብ ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ወጸርኀ ኵሉ ሕዝብ ኀበ ፈርዖን በእንተ እክል ወይቤሎሙ ሑሩ ኀበ ዮሴፍ ወዘይቤለክሙ ውእቱ ግበሩ ።,"And when all the land of Egypt was famished, the people cried to Pharaoh for bread: and Pharaoh said unto all the Egyptians, Go unto Joseph; what he saith to you, do." +በምድርም ሁሉ ላይ ራብ ሆነ፤ ዮሴፍም እህል ያለበትን ጎተራ ሁሉ ከፍቶ ለግብፅ ሰዎች ሁሉ ይሸጥ ነበር፤ ራብም በግብፅ ምድር ጸንቶ ነበር።,ረኃብሰ በጽሐ ውስተ ኵሉ ገጸ ምድር ወርእዮ ዮሴፍ መዛግብተ እክል አርኀወ ወሤጠ ለኵሉ ሰብአ ግብጽ ።,"And the famine was over all the face of the earth: And Joseph opened all the storehouses, and sold unto the Egyptians; and the famine waxed sore in the land of Egypt." +አገሮችም ሁሉ እህል ይገዙ ዘንድ ወደ ግብፅ ወደ ዮሴፍ መጡ፤ በምድር ሁሉ ራብ እጅግ ጸንቶ ነበርና።,ወመጽአ ኵሉ በሓውርት ውስተ ግብጽ ከመ ይሣየጥ እክለ በኀበ ዮሴፍ እስመ ዐቢይ ኮነ ረኃብ ውስተ ኵሉ ብሔር ።,And all countries came into Egypt to Joseph for to buy corn; because that the famine was so sore in all lands. +በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ።,በቀዳሚ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድረ ።,In the beginning God created the heaven and the earth. +ምድርም ባዶ ነበረች፥ አንዳችም አልነበረባትም፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር።,ወምድርሰ ኢታስተርኢ ወኢኮነት ድሉተ ወጽልመት መልዕልተ ቀላይ ወመንፈሰ እግዚአብሔር ይጼልል መልዕልተ ማይ ።,"And the earth was without form, and void; and darkness was upon the face of the deep. And the Spirit of God moved upon the face of the waters." +እግዚአብሔርም። ብርሃን ይሁን ኣለ፤ ብርሃንም ሆነ።,ወይቤ እግዚአብሔር ለይኩን ብርሃን ወኮነ ብርሃን ።,"And God said, Let there be light: and there was light." +እግዚአብሔርም ብርሃኑ መልካም እንደ ሆነ አየ፤ እግዚብሔርም ብር���ንንና ጨለማን ለየ።,ወርእዮ እግዚአብሔር ለብርሃን ከመ ሠናይ ወፈለጠ እግዚአብሔር ማእከለ ብርሃን ወማእከለ ጽልመት ።,"And God saw the light, that it was good: and God divided the light from the darkness." +እግዚአብሔርም ብርሃኑን ቀን ብሎ ጠራው፥ ጨለማውንም ሌሊት አለው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አንድ ቀን።,ወሰመዮ እግዚአብሔር ለብርሃን ዕለተ ወለጽልመት ሌሊተ ወኮነ ሌሊተ ወጸብሐ ወኮነ መዓልተ ፩ ።,"And God called the light Day, and the darkness he called Night. And the evening and the morning were the first day." +እግዚአብሔርም። በውኆች መካከል ጠፈር ይሁን፥ በውኃና በውኃ መካከልም ይክፈል አለ።,ወይቤ እግዚአብሔር ለይኩን ጠፈር ማእከለ ማይ ከመ ይፍልጥ ማእከለ ማይ ወኮነ ከማሁ ።,"And God said, Let there be a firmament in the midst of the waters, and let it divide the waters from the waters." +እግዚአብሔርም ጠፈርን አደረገ፥ ከጠፈር በታችና ከጠፈር በላይ ያሉትንም ውኆች ለየ፤ እንዲሁም ሆነ።,ወገብረ እግዚአብሔር ጠፈረ ወፈለጠ እግዚአብሔር ማእከለ ማይ ዘታሕተ ጠፈር ወማእከለ ማይ ዘመልዕልተ ጠፈር ።,"And God made the firmament, and divided the waters which were under the firmament from the waters which were above the firmament: and it was so." +እግዚአብሔር ጠፈርን ሰማይ ብሎ ጠራው። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሁለተኛ ቀን።,ወሰመዮ እግዚአብሔር ለውእቱ ጠፈር ሰማየ ወርእየ እግዚአብሔር ከመ ሠናይ ወኮነ ሌሊተ ወጸብሐ ወኮነ ካልእተ ዕለተ ።,And God called the firmament Heaven. And the evening and the morning were the second day. +እግዚአብሔርም። ከሰማይ በታች ያለው ውኃ በአንድ ስፍራ ይሰብሰብ፥ የብሱም ይገለጥ አለ እንዲሁም ሆነ።,ወይቤ እግዚአብሔር ለይትጋባእ ማይ ዘመትሕተ ሰማይ ውስተ አሐዱ መካን ወያስተርኢ የብስ ወኮነ ከማሁ ወተጋብአ ማይ ውስተ ምእላዲሁ ወአስተርአየ የብስ ።,"And God said, Let the waters under the heaven be gathered together unto one place, and let the dry land appear: and it was so." +እግዚአብሔርም የብሱን ምድር ብሎ ጠራው፤ የውኃ መከማቻውንም ባሕር አለው፤ እግዚእብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።,ወሰመዮ እግዚአብሔር ለየብስ ምድረ ወለምእላዲሁ ለማይ ሰመዮ ባሕረ ወርእየ እግዚአብሔር ከመ ሠናይ ።,And God called the dry land Earth; and the gathering together of the waters called he Seas: and God saw that it was good. +እግዚአብሔርም። ምድር ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን በምድርም ላይ እንደ ወገኑ ዘሩ ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን ታብቅል አለ፤ እንዲሁም ሆነ።,ወይቤ እግዚአብሔር ለታብቍል ምድር ሐመልማለ ሣዕር ዘይዘራእ በበዘርኡ ወበበዘመዱ ወዘበበ አምሳሊሁ ወዕፀወ ዘይፈሪ ወይገብር ፍሬሁ ዘእምውስቴቱ ዘርኡ ዘይወጽእ ዘይከውን በበዘመዱ ዲበ ምድር ወኮነ ከማሁ ።,"And God said, Let the earth bring forth grass, the herb yielding seed, and the fruit tree yielding fruit after his kind, whose seed is in itself, upon the earth: and it was so." +ምድርም ዘርን የሚሰጥ ሣርንና ቡቃያን እንደ ወገኑ ዘሩም ያለበትን ፍሬን የሚያፈራ ዛፍን እንደ ወገኑ አበቀለች። እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።,ወአውጽአት ምድር ሐመልማለ ሣዕር ዘይዘራእ ዘርኡ ዘበበዘመዱ ወበበአርአያሁ ወዕፀወ ዘይፈሪ ወይገብር ፍሬሁ ዘእምውስቴቱ ዘርእ ዘይከውን በበዘመዱ መልዕልተ ምድር ወርእየ እግዚአብሔር ከመ ሠናይ ።,"And the earth brought forth grass, and herb yielding seed after his kind, and the tree yielding fruit, whose seed was in itself, after his kind: and God saw that it was good." +ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ሦስተኛ ቀን።,ወኮነ ሌሊተ ወጸብሐ ወኮነ ሣልስተ ዕለት ።,And the evening and the morning were the third day. +እግዚአብሔርም አለ። ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ፤,ወይቤ እግዚአብሔር ይኩኑ ብርሃናት ውስተ ጠፈረ ሰማይ ከመ ያብርሁ ዲበ ምድር ወይፍልጡ ማእከ��� ዕለት ወማእከለ ሌሊት ወይኩኑ ለተአምር ወለዘመን ወለመዋዕል ወለዓመታት ።,"And God said, Let there be lights in the firmament of the heaven to divide the day from the night; and let them be for signs, and for seasons, and for days, and years:" +በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ፤ እንዲሁም ሆነ።,ወይኩኑ ለአብርሆ ውስተ ጠፈረ ሰማይ ከመ ያብርሁ ዲበ ምድር ወኮነ ከማሁ ።,And let them be for lights in the firmament of the heaven to give light upon the earth: and it was so. +እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።,ወገብረ እግዚአብሔር ብርሃናተ ክልኤተ ዐበይተ ዘየዐቢ ብርሃን ከመ ይምልክ መዐልተ ወዘይንእስ ብርሃን ከመ ይምልክ ሌሊተ ምስለ ከዋክብቲሁ ።,"And God made two great lights; the greater light to rule the day, and the lesser light to rule the night: he made the stars also." +እግዚአብሔርም በምድር ላይ ያበሩ ዘንድ በሰማይ ጠፈር አኖራቸው፤,ወሤሞሙ እግዚአብሔር ውስተ ጠፈረ ሰማይ ከመ ያብርሁ ዲበ ምድር,"And God set them in the firmament of the heaven to give light upon the earth," +በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።,ወይኰንንዋ ለዕለት ወለሌሊትኒ ወይፍልጡ ማእከለ ሌሊት ወማእከለ ብርሃን ወርእየ እግዚአብሔር ከመ ሠናይ ።,"And to rule over the day and over the night, and to divide the light from the darkness: and God saw that it was good." +ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አራተኛ ቀን።,ወኮነ ሌሊተ ወጸብሐ ወኮነ ራብዕተ ዕለተ ።,And the evening and the morning were the fourth day. +እግዚአብሔርም አለ። ውኃ ሕያው ነፍስ ያላቸውን ተንቀሳቃሾች ታስገኝ፥ ወፎችም ከምድር በላይ ከሰማይ ጠፈር በታች ይብረሩ።,ወይቤ እግዚአብሔር ለታውጽእ ማይ ዘይትሐወስ ዘቦ መንፈሰ ሕይወት ወአዕዋፈ ዘይሠርር መልዕልተ ምድር ወመትሕት ሰማይ ወኮነ ከማሁ ።,"And God said, Let the waters bring forth abundantly the moving creature that hath life, and fowl that may fly above the earth in the open firmament of heaven." +እግዚአብሔርም ታላላቆች አንበሪዎችን፥ ውኃይቱ እንደ ወገኑ ያስገኘቻቸውንም ተንቀሳቃሾቹን ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ፥ እንደ ወገኑ የሚበሩትንም ወፎች ሁሉ ፈጠረ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።,ወገብረ እግዚአብሔር ዐናብርተ ዐበይተ ወኵሎ ነፍሰ ሕይወት ዘይትሐወስ ዘአውጽአ ማይ በበዘመዱ ወኵሎ ዖፈ ዘይሠርር በበዘመዱ ወርእየ እግዚአብሔር ከመ ሠናይ ።,"And God created great whales, and every living creature that moveth, which the waters brought forth abundantly, after their kind, and every winged fowl after his kind: and God saw that it was good." +እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ባረካቸው። ብዙ ተባዙም የባሕርንም ውኃ ሙሉአት፤ ወፎችም በምድር ላይ ይብዙ።,ወባረኮሙ እግዚአብሔር ወይቤ ብዝኁ ወተባዝኁ ወምልእዋ ለምድር ወአዕዋፍኒ ይብዝኁ ውስተ ምድር ።,"And God blessed them, saying, Be fruitful, and multiply, and fill the waters in the seas, and let fowl multiply in the earth." +ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አምስተኛ ቀን።,ወኮነ ሌሊተ ወጸብሐ ወኮነ ኃምስተ ዕለተ ።,And the evening and the morning were the fifth day. +እግዚአብሔርም አለ። ምድር ሕያዋን ፍጥረታትን እንደ ወገኑ፥ እንስሳትንና ተንቀሳቃሾችን የምድር አራዊትንም እንደ ወገኑ፥ ታውጣ፤ እንዲሁም ሆነ።,ወይቤ እግዚአብሔር ለታውጽእ ምድር ዘመደ እንስሳ ወዘይትሐወስ ወአራዊተ ምድር ዘበበ ዘመዱ ወኮነ ከማሁ ።,"And God said, Let the earth bring forth the living creature after his kind, cattle, and creeping thing, and beast of the earth after his kind: and it was so." +እግዚአብሔር የምድር አራዊትን እንደ ወገኑ አደረገ፥ እንስሳውንም እንደ ወገኑ፥ የመሬት ተንቀሳቃሾችንም እንደ ወገኑ አደረገ፤ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።,ወገብረ እግዚአ��ሔር እንስሳ ዘበበ ዘመዱ ወኵሎ ዘይትሐወስ ውስተ ምድር በበዘመዱ ወአራዊተ ምድር በበዘመዱ ወርእየ እግዚአብሔር ከመ ሠናይ ።,"And God made the beast of the earth after his kind, and cattle after their kind, and every thing that creepeth upon the earth after his kind: and God saw that it was good." +እግዚአብሔርም አለ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።,ወይቤ እግዚአብሔር ንግበር ሰብአ በአርአያነ ወበአምሳሊነ ወይኰንን ዐሣተ ባሕር ወአራዊተ ምድር ወአዕዋፈ ሰማይ ወእንስሳሂ ወኵሎ ምድረ ወአራዊተ ዘይትሐወስ ዲበ ምድር ።,"And God said, Let us make man in our image, after our likeness: and let them have dominion over the fish of the sea, and over the fowl of the air, and over the cattle, and over all the earth, and over every creeping thing that creepeth upon the earth." +እግዚአብሔርም ሰውን በመልኩ ፈጠረ፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።,ወገብሮ እግዚአብሔር ለእጓለ እመሕያው በአምሳለ እግዚአብሔር ተባዕተ ወአንስተ ገብሮሙ ።,"So God created man in his own image, in the image of God created he him; male and female created he them." +እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው። ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት፥ ግዙአትም፤ የባሕርን ዓሦችና የሰማይን ወፎች በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ግዙአቸው።,ወባረኮሙ እግዚአብሔር ወይቤሎሙ ብዝኁ ወተባዝኁ ወምልእዋ ለምድር ወቅንይዋ ወኰንንዎሙ ለዓሣተ ባሕር ወለአዕዋፈ ሰማይ ወለኵሉ እንስሳ ወለኵሉ ዘይትሐወስ ዲበ ምድር ።,"And God blessed them, and God said unto them, Be fruitful, and multiply, and replenish the earth, and subdue it: and have dominion over the fish of the sea, and over the fowl of the air, and over every living thing that moveth upon the earth." +እግዚአብሔርም አለ። እነሆ መብል ይሆናችሁ ዘንድ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ዘሩ በእርሱ ያለውን ሐመልማል ሁሉ፥ የዛፍን ፍሬ የሚያፈራውንና ዘር ያለውንም ዛፍ ሁሉ ሰጠኋችሁ፤,ወይቤ እግዚአብሔር ናሁ ወሀብኩክሙ ኵሎ ሣዕረ ዘይዘራእ ወይበቍል በዘርኡ ተዘሪኦ ዲበ ኵሉ ምድር ወኵሉ ዕፀው ዘሀሎ ውስቴቱ ዘርኡ ዘይዘራእ በፍሬሁ ለክሙ ውእቱ መብልዕ ፤,"And God said, Behold, I have given you every herb bearing seed, which is upon the face of all the earth, and every tree, in the which is the fruit of a tree yielding seed; to you it shall be for meat." +ለምድርም አራዊት ሁሉ፥ ለሰማይም ወፎች ሁሉ፥ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው፤ እንዲሁም ሆነ።,ወለኵሉ አራዊተ ምድር ወለኵሉ አዕዋፈ ሰማይ ወለኵሉ ዘይትሐወስ ውስተ ምድር ዘቦ መንፈሰ ሕይወት ወኵሉ ሐመልማለ ሣዕር ይኩንክሙ መብልዐ ወኮነ ከማሁ ።,"And to every beast of the earth, and to every fowl of the air, and to every thing that creepeth upon the earth, wherein there is life, I have given every green herb for meat: and it was so." +እግዚአብሔርም ያደረገውን ሁሉ አየ፥ እነሆም እጅግ መልካም ነበረ። ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ ስድስተኛ ቀን።,ወርእየ እግዚአብሔር ኵሎ ዘገብረ ከመ ጥቀ ሠናይ ወኮነ ሌሊተ ወጸብሐ ወኮነ ሳድስተ ዕለተ ።,"And God saw every thing that he had made, and, behold, it was very good. And the evening and the morning were the sixth day." +ራብም በምድር ጸና። ከግብፅም ያመጡትን እህል በልተው ከፈጸሙ በኋላ አባታቸው። እንደ ገና ሂዱ፤ ጥቂት እህል ሸምቱልን አላቸው።,ወእምዝ ጸንዐ ረኃብ ውስተ ብሔር ።,And the famine was sore in the land. +ይሁዳም እንዲህ አለው። ያ ሰው። ወንድማችሁ ከእናንተ ጋር ካልሆነ ፊቴን አታዩም ብሎ በብርቱ ቃል አስጠነቀቀን።,ወሶበ አኅለቁ ተሴስዮ እክለ ዘአምጽኡ እምብሔረ ግብጽ ወይቤሎሙ አቡሆሙ ሑሩ ካዕበ አምጽኡ ለነ እክለ ተሣይጠክሙ ኅዳጠ ።,"And it came to pass, when they had eaten up the corn which they had brought out of Egypt, their father said unto them, Go again, buy us a little food." +ወንድማችንን ከእኛ ጋር ብትሰድደው እንወርዳለን፥ እህልም እንሸምትልሃለን፤,ወይቤሎ ይሁዳ በሰማዕት አስምዐ ለነ ውእቱ ብእሲ ባዕለ ብሔር ወይቤለነ ኢትሬእዩ እንከ ገጽየ ለእመ ኢመጽአ እኁክሙ ዘይንእስ ምስሌክሙ ።,"And Judah spake unto him, saying, The man did solemnly protest unto us, saying, Ye shall not see my face, except your brother be with you." +ባትሰድደው ግን አንሄድም፤ ያ ሰው። ወንድማችሁ ከእናንተ ጋር ካልሆነ ፊቴን አታዩም ብሎናልና።,ወለእመሰ ትፌንዎ ለእኁነ ምስሌነ ነሐውር ወንሣየጥ ለከ እክለ ።,"If thou wilt send our brother with us, we will go down and buy thee food:" +እስራኤልም አላቸው። ለምን በደላችሁኝ? ለዚያውስ። ሌላ ወንድም አለን ብላችሁ ለምን ነገራችሁት?,ወለእመሰ ኢትፌንዎ ለእኁነ ምስሌነ ኢነሐውር እስመ ይቤለነ ውእቱ ብእሲ ገጽየ ኢትሬእዩ እንከ ለእመ ኢያምጻእክምዎ ምስሌክሙ ለእኁክሙ ዘይንእስ ።,"But if thou wilt not send him, we will not go down: for the man said unto us, Ye shall not see my face, except your brother be with you." +እነርሱም አሉ። ያ ሰው ስለ እኛና ስለ ወገናችን ፈጽሞ ጠየቀን እንዲህም አለን። አባታችሁ ገና በሕይወት ነው? ወንድምስ አላችሁን? እኛም እንደዚሁ እንደ ጥያቄው መለስንለት፤ በውኑ። ወንድማችሁን አምጡ እንዲለን እናውቅ ነበርነን?,ወይቤሎሙ እስራኤል ምንትኑ ዛቲ እኪት ዘገበርክሙ ላዕሌየ ዘነገርክምዎ ለውእቱ ብእሲ ከመ ብክሙ እኈ ።,"And Israel said, Wherefore dealt ye so ill with me, as to tell the man whether ye had yet a brother?" +ይሁዳም አባቱን እስራኤልን አለው። እኛና አንተ ልጆቻችንም ደግሞ እንድንድን እንዳንሞትም ብላቴናውን ከእኔ ጋር ስደደው፥ እኛም ተነሥተን እንሄዳለን።,ወይቤልዎ እስመ ተስእለነ ብእሲ ፍጥረተነ ወይቤለነ ሀለወኑ አቡክሙ አረጋዊ ሕያውኑ ወቦኑ ዘብክሙ እኈ ወነገርናሁ ዘከመ ተስእለነ ቦኑ አእመርነ ከመ ይብለነ አምጽእዎ ለእኁክሙ ።,"And they said, The man asked us straitly of our state, and of our kindred, saying, Is your father yet alive? have ye another brother? and we told him according to the tenor of these words: could we certainly know that he would say, Bring your brother down?" +እኔ ስለ እርሱ እዋሳለሁ ከእጄ ትሻዋለህ፤ ወደ አንተ ባላመጣው፥ በፊትህም ባላቆመው፥ በዘመናት ሁሉ አንተን የበደልሁ ልሁን።,ወይቤሎ ይሁዳ ለአቡሁ ፈንዎ ለዝ ሕፃን ምስሌየ ወንትነሣእ ንሑር ከመ ንሕየው ወኢንሙት ንሕነሂ ወጥሪትነሂ ።,"And Judah said unto Israel his father, Send the lad with me, and we will arise and go; that we may live, and not die, both we, and thou, and also our little ones." +ባንዘገይስ ኖሮ አሁን ሁለተኛ ጊዜ በተመለስን ነበር።,ወአነ እትሐበዮ ወኪያየ ኅሥሥ ለእመ ኢያግባእክዎ ኀቤከ ወለእመ ኢያቀምክዎ ቅድሜከ ጊጉየ ኮንኩ ላዕሌከ በኵሉ መዋዕልየ ።,"I will be surety for him; of my hand shalt thou require him: if I bring him not unto thee, and set him before thee, then let me bear the blame for ever:" +እስራኤልም አባታቸው እንዲህ አላቸው። ነገሩ እንዲህ ከሆነስ ይህንን አድርጉ፤ ከተመሰገነው ከምድሩ ፍሬ በዓይበታችሁ ይዛችሁ ሂዱ፥ ለዚያም ሰው እጅ መንሻ፥ ጥቂት በለሳን፥ ጥቂት ማር፥ ሽቱ፥ ከርቤ፥ ተምር፥ ለውዝ ውሰዱ።,ወሶበ አኮ ዘጐንደይነ ካዕበሰ እምደገምነ ገቢአ ።,"For except we had lingered, surely now we had returned this second time." +ብሩን በአጠፌታ አድርጋችሁ በእጃችሁ ውሰዱ፤ በዓይበታችሁ አፍ የተመለሰውንም ብር መልሳችሁ ውሰዱ፤ ምናልባት በስሕተት ይሆናል።,ወይቤሎሙ እስራኤል አቡሆሙ ለእመሰ ከመዝ ውእቱ ዝንቱ ነገር ንሥኡ እምፍሬ ምድር ወደዩ ውስተ አኅስሊክሙ ወስዱ ለብእሲ አምኃ ልጥረ ወመዓረ ወዕጣነ ወማየ ልብን ወጠርቤንቶስ ወከርካዕ ።,"And their father Israel said unto them, If it must be so now, do this; take of the best fruits in the land in your vessels, and carry down the man a present, a little balm, and a little honey, spices, and myrrh, nuts, and almonds:" +ወንድማችሁንም ውሰዱ፥ ተነሥታችሁም ወደዚያ ሰው ተመለሱ።,ወወርቅክሙሰ ካዕበቶ ንሥኡ ምስሌክሙ ዝንቱሂ ዘረከብክሙ በውስተ አኅስሊክሙ ወነሣእክምዎ በኢያእምሮ ኮነ ዮጊ ።,"And take double money in your hand; and the money that was brought again in the mouth of your sacks, carry it again in your hand; peradventure it was an oversight:" +ሁሉን የሚችል አምላክም ሌላውን ወንድማችሁንና ብንያምን ከእናንተ ጋር ይሰድድ ዘንድ በዚያ ሰው ፊት ምሕረትን ይስጣችሁ፤ እኔም ልጆቼን እንዳጣሁ አጣሁ።,ወንሥእዎ ለእኁክሙሂ ምስሌክሙ ወተንሥኡ ረዱ ኀበ ብእሲ ።,"Take also your brother, and arise, go again unto the man:" +ሰዎቹም በእጃቸው ያችን እጅ መንሻና አጠፌታውን ብር ብንያምንም ወሰዱ፤ ተነሥተውም ወደ ግብፅ ወረዱ፥ በዮሴፍም ፊት ቆሙ።,ወአምላኪየ ይሁበክሙ ሞገሰ በኀበ ውእቱ ብእሲ ወያገብእ ለክሙ ለውእቱ እኁክሙ ወለብንያምኒ ወአንሰ ዳእሙ በከመ ኀጣእኩ ውሉደ ኀጣእኩ ።,"And God Almighty give you mercy before the man, that he may send away your other brother, and Benjamin. If I be bereaved of my children, I am bereaved." +ዮሴፍም ብንያምን ከእነርሱ ጋር ባየው ጊዜ የቤቱን አዛዥ እንዲህ ብሎ አዘዘው። እነዚያን ሰዎች ወደ ቤት አስገባቸው፥ እርድም እረድ አዘጋጅም፥ እነዚያ ሰዎች በእኩለ ቀን ከእኔ ጋር ይበላሉና።,ወነሥኡ እሙንቱ ዕደው ውእተ አምኃሁ ወወርቆሙኒ ካዕበተ ነሥኡ ምስሌሆሙ ወብንያምሃኒ ወተንሥኡ ወወረዱ ብሔረ ግብጽ ወበጽሑ ቅድሜሁ ለዮሴፍ ።,"And the men took that present, and they took double money in their hand, and Benjamin; and rose up, and went down to Egypt, and stood before Joseph." +ያ ሰውም ዮሴፍ እንዳለው አደረገ፤ ያ ሰውም ሰዎቹን ወደ ዮሴፍ ቤት አስገባ።,ወርእዮ ዮሴፍ ለብንያም ምስሌሆሙ ወይቤሎ ለመጋቤ ቤቱ አብኦሙ ለእሉ ሰብእ ውስተ ቤት ወጥባኅ ወአስተዳሉ እስመ ምስሌየ ይመስሑ እሉ ዕደው ወምስሌየ ይበልዑ እክለ መዓልተ ።,"And when Joseph saw Benjamin with them, he said to the ruler of his house, Bring these men home, and slay, and make ready; for these men shall dine with me at noon." +እነርሱም ወደ ዮሴፍ ቤት ስለ ገቡ ፈሩ፤ እንዲህም አሉ። በዓይበታችን ቀድሞ ስለ ተመለሰው ብር ሊተነኰልብን ሊወድቅብንም፥ እኛንም በባርነት ሊገዛ አህዮቻችንንም ሊወስድ ወደዚህ አስገባን።,ወገብረ ውእቱ ብእሲ በከመ ይቤሎ ዮሴፍ ወአብኦሙ ለእሙንቱ ዕደው ቤተ ዮሴፍ ።,And the man did as Joseph bade; and the man brought the men into Joseph's house. +ወደ ዮሴፍ ቤት አዛዥም ቀረቡ፥ በቤቱም ደጅ ተናገሩት፥,ወሶበ ርእዩ እሙንቱ ዕደው ከመ አብእዎሙ ውስተ ቤተ ዮሴፍ ይቤሉ በእንተ ዝክቱ ወርቅ ዘገብአ ውስተ አኅስሊነ ዘቀዲሙ ይወስዱነ ከመ ይኰንኑነ ወይቅንዩነ ወይንሥኡ እንስሳነ ።,"And the men were afraid, because they were brought into Joseph's house; and they said, Because of the money that was returned in our sacks at the first time are we brought in; that he may seek occasion against us, and fall upon us, and take us for bondmen, and our asses." +እንዲህም አሉት። ጌታዬ ሆይ፥ ቀድሞ እህልን ልንሸምት ወርደን ነበር፤,ወመጽኡ ኀበ ውእቱ ብእሲ ዘላዕለ ቤተ ዮሴፍ ወነገርዎ በኆኅተ ቤት ።,"And they came near to the steward of Joseph's house, and they communed with him at the door of the house," +ወደምናድርበትም ስፍራ በደረስን ጊዜ ዓይበታችንን ከፈትን፥ እነሆም፥ የእያንዳንዱ ሰው ብር በየዓይበቱ አፍ እንደ ሚዛኑ ብራችን ነበረ፤ አሁንም በእጃችን መለስነው።,ወይቤልዎ ናስተበቍዐከ እግዚኦ ወረድነ ቀዲሙ ንሣየጥ እክለ ።,"And said, O sir, we came indeed down at the first time to buy food:" +እህል እንሸምትበት ዘንድ ሌላም ብር በእጃችን አመጣን፤ ብራችንንም በዓይበታችን ማን እንደ ጨመረው አናውቅም።,ወኮነ ሶበ በጻሕነ ለኅዲር ወፈታሕነ አኅስሊነ ረከብነ ወርቀ ውስተ አኅስሊነ ዘዘ ዚአነ ወይእዜኒ ወርቅነሰ አግባእነ ምስሌነ በበ መድሎቱ ።,"And it came to pass, when we came to the inn, that we opened our sacks, and, behold, every man's money was in the mouth of his sack, our money in full weight: and we have brought it again in our hand." +እርሱም አላቸው። ሰላም ለእናንተ ይሁን፥ አትፍሩ፤ አምላካችሁና የአባታችሁ አምላክ በዓይበታችሁ የተሰወረ ገንዘብ ሰጣችሁ፤ ብራችሁስ ደርሶኛል።,ወካልአኒ ወርቀ አምጻእነ ምስሌነ በዘ ንሣየጥ እክለ ወኢያእመርነ መኑ ወደዮ ለውእቱ ወርቅ ውስተ አኅስሊነ ።,And other money have we brought down in our hands to buy food: we cannot tell who put our money in our sacks. +ስምዖንንም አወጣላቸው። ሰውዮውም እነዚያን ስዎች ወደ ዮሴፍ ቤት አስገባቸው፤ ውኃ አመጣላቸው፥ እግራቸውንም ታጠቡ፤ ለአህዮቻቸው አበቅ ሰጣቸው።,ወይቤሎሙ ውእቱ ብእሲ ሐሰ ለክሙ ኢትፍርሁ ፤ አምላክክሙ ወአምላከ አበዊክሙ አጥዐመክሙ መደፍንተ በውስተ አኅስሊክሙ ወወርቅክሙሰ ሠሚርየ ነሣእኩ ወአውፅኦ ለስምዖንሂ ኀቤሆሙ ።,"And he said, Peace be to you, fear not: your God, and the God of your father, hath given you treasure in your sacks: I had your money. And he brought Simeon out unto them." +ዮሴፍም በእኩለ ቀን እስኪገባ ድረስ እነርሱ እጅ መንሻቸውን አዘጋጁ፥ ከዚያ እንጀራን እንደሚበሉ ሰምተዋልና።,ወአምጽአ ማየ ለእገሪሆሙ ወወሀበ እክለ ለአእዱጊሆሙ ።,"And the man brought the men into Joseph's house, and gave them water, and they washed their feet; and he gave their asses provender." +ዮሴፍም ወደ ቤቱ በገባ ጊዜ በእጃቸው ያለውን እጅ መንሻ በቤት ውስጥ አቀረቡለት፥ ወደ ምድርም ወድቀው ሰገዱለት።,ወአስተዳለዉ አምኃሆሙ እስከ ይበውእ ዮሴፍ መዓልተ እስመ ሰምዑ ከመ በህየ ይመስሕ ።,And they made ready the present against Joseph came at noon: for they heard that they should eat bread there. +እርሱም ደኅንነታቸውን ጠየቃቸው፥ እንዲህም አለ። የነገራችሁኝ ሽማግሌ አባታችሁ ደኅና ነውን? ገና በሕይወት አለን?,ወሶበ መጽአ ዮሴፍ ውስተ ቤቱ አምጽኡ ሎቱ አምኃሁ እምዘ ቦሙ ውስተ ቤቶሙ ወሰገዱ ሎቱ በገጾሙ ውስተ ምድር ።,"And when Joseph came home, they brought him the present which was in their hand into the house, and bowed themselves to him to the earth." +እነርሱም አሉት። ባሪያህ አባታችን ደኅና ነው፤ ገና በሕይወት አለ። አጐንብሰውም ሰገዱለት።,ወተስእሎሙ ዜናሆሙ ወይቤሎሙ ዳኅንኑ አቡክሙ ዝኩ አረጋዊ ዘትቤሉኒ ከመ ዓዲ ሕያው ።,"And he asked them of their welfare, and said, Is your father well, the old man of whom ye spake? Is he yet alive?" +ዓይኑንም አንሥቶ የእናቱን ልጅ ብንያምን አየው፥ እርሱም አለ። የነገራችሁኝ ታናሽ ወንድማችሁ ይህ ነውን? እንዲህም አለው። ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔር ይባርክህ።,ወይቤልዎ ዳኅን ገብርከ አረጋዊ አቡነ ወዓዲሁ ሕያው ውእቱ ወይቤ ዮሴፍ ቡሩክ ውእቱ ብእሲ ለእግዚአብሔር ወአትሐቱ ርእሶሙ ወሰገዱ ሎቱ ።,"And they answered, Thy servant our father is in good health, he is yet alive. And they bowed down their heads, and made obeisance." +ዮሴፍም ቸኮለ፥ አንጀቱ ወንድሙን ናፍቆታልና፤ ሊያለቅስም ወደደ፤ ወደ እልፍኙም ገብቶ ከዚያ አለቀሰ።,ወሶበ ነጸረ ወርእዮ ለብንያም እኁሁ ወልደ እሙ ይቤሎሙ ዝኑ ውእቱ እኁክሙ ዘይንእስ ዘትቤሉ ናመጽኦ ኀቤከ ወይቤልዎ እወ ወይቤሎ ዮሴፍ እግዚአብሔር ይሣሀልከ ወልድየ ።,"And he lifted up his eyes, and saw his brother Benjamin, his mother's son, and said, Is this your younger brother, of whom ye spake unto me? And he said, God be gracious unto thee, my son." +ፊቱንም ታጥቦ ወጣ፥ ልቡንም አስታግሦ። እንጀራ አቅርቡ አለ።,ወተሀውከ ዮሴፍ አማዕዋቲሁ ወፈቀደ ይብኪ ወቦአ ወሳጢተ ወበከየ ።,"And Joseph made haste; for his bowels did yearn upon his brother: and he sought where to weep; and he entered into his chamber, and wept there." +ለእርሱም ለብቻው አቀረቡ፥ ለእነርሱም ለብቻቸው፥ ከእርሱ ጋር ለሚበሉት ለግብፅ ሰዎችም ለብቻቸው፤ የግብፅ ሰዎች ከዕብራውያን ጋር መብላት አይሆንላቸውምና፥ ይህ ለግብፅ ሰዎች እንደ መርከስ ነውና።,ወተኀፅበ ገጾ ወወፅአ ተዐጊሶ ወይቤ አቅርቡ ለነ ኅብስተ ።,"And he washed his face, and went out, and refrained himself, and said, Set on bread." +በፊቱም በኵሩ እንደ ታላቅነቱ ታናሹም እንደ ታናሽነቱ ተቀመጡ፤ ሰዎቹም እርስ በርሳቸው ተደነቁ።,ወአቅረቡ ሎሙ እንተ ባሕቲቶሙ ወሎቱኒ እንተ ባሕቲቱ ወለሰብአ ግብጽኒ እለ ይመስሑ እንተ ባሕቲቶሙ እስመ ኢይክሉ ሰብአ ግብጽ በሊዐ እክል ምስለ ዕብራዊያን እስመ ያስቆርርዎሙ ሰብአ ግብጽ ለሰብአ ኖሎት ለኵሎሙ ።,"And they set on for him by himself, and for them by themselves, and for the Egyptians, which did eat with him, by themselves: because the Egyptians might not eat bread with the Hebrews; for that is an abomination unto the Egyptians." +በፊቱም ካለው መብል ፈንታቸውን አቀረበላቸው፤ የብንያምም ፈንታ ከሁሉ አምስት እጅ የሚበልጥ ነበረ። እነርሱም ጠጡ ከእርሱም ጋር ደስ አላቸው።,ወነበረ ቅድሜሁ በኵሮሙ ዘይልህቅ ወዘይንእስኒ በነአሳቲሁ ወአንከሩ አሐዱ አሐዱ ምስለ ካልኡ ።,"And they sat before him, the firstborn according to his birthright, and the youngest according to his youth: and the men marvelled one at another." +ያዕቆብም በግብፅ እህል እንዳለ ሰማ፥ ያዕቆብም ልጆቹን። ለምን እርስ በርሳችሁ ትተያያላችሁ? አላቸው።,ወሰምዐ ያዕቆብ ከመቦ እክለ ብሔረ ግብጽ ዘይሠይጡ ወይቤሎሙ ለደቂቁ ለምንት ትቴክዙ ።,"Now when Jacob saw that there was corn in Egypt, Jacob said unto his sons, Why do ye look one upon another?" +እንዲህም አለ። እነሆ ስንዴ በግብፅ እንዲገኝ ሰምቼአለሁ፤ ወደዚያ ውረዱ፥ እንድንድንና እንዳንሞትም ከዚያ ሸምቱልን።,ናሁ ሰማዕኩ አነ ከመ ቦቱ እክለ ብሔረ ግብጽ ሑሩ እንከ ወተሣየጡ ለነ ከመ ንሕየው ወኢንሙት በረኃብ ።,"And he said, Behold, I have heard that there is corn in Egypt: get you down thither, and buy for us from thence; that we may live, and not die." +የዮሴፍም አሥሩ ወንድሞቹ ስንዴን ከግብፅ ይሸምቱ ዘንድ ወረዱ፤,ወወረዱ አኀዊሁ ለዮሴፍ ዐሠርቱ ከመ ይሣየጡ እክለ በብሔረ ግብጽ ።,And Joseph's ten brethren went down to buy corn in Egypt. +የዮሴፍን ወንድም ብንያምን ግን ያዕቆብ ከወንድሞቹ ጋር አልሰደደውም። ምናልባት ክፉ እንዳያገኘው ብሎአልና።,ወለብንያምሰ እኁሁ ለዮሴፍ ኢፈነዎ ምስለ አኀዊሁ እስመ ይቤ ኢይድወየኒ ውእቱሂ ።,"But Benjamin, Joseph's brother, Jacob sent not with his brethren; for he said, Lest peradventure mischief befall him." +የእስራኤልም ልጆች ለእህል ሸመታ ከመጡቱ ጋር ገቡ፤ በከነዓን አገር ራብ ነበረና።,ወመጽኡ ደቂቀ እስራኤል ኀበ ዮሴፍ እስመ ዐቢይ ረኃብ ኮነ ውስተ ምድረ ከናአን ።,And the sons of Israel came to buy corn among those that came: for the famine was in the land of Canaan. +ዮሴፍም በምድር ላይ ገዥ ነበረ፥ እርሱም ለምድር ሕዝብ ሁሉ ይሸጥ ነበር፤ የዮሴፍም ወንድሞች በመጡ ጊዜ በምድር ላይ በግምባራቸው ሰገዱለት።,ወዮሴፍሰ መልአክ ውእቱ ለብሔረ ግብጽ ወውእቱ ይሠይጥ ለኵሉ አሕዛበ ምድር ወሶበ መጽኡ አኀዊሁ ለዮሴፍ ሰገዱ ሎቱ በገጾሙ ውስተ ምድር ።,"And Joseph was the governor over the land, and he it was that sold to all the people of the land: and Joseph's brethren came, and bowed down themselves before him with their faces to the earth." +ዮሴፍም ወንድሞቹን አይቶ አወቃቸው፤ ተለወጠባቸውም፥ ክፉ ቃልንም ተናገራቸው። እናንተ ከወዴት መጣችሁ? አላቸው። እነርሱም። ከከነዓን ምድር እህል ልንሸምት የመጣን ነን አሉት።,ወሶበ ርእዮሙ ዮሴፍ ለአኀዊሁ አእመሮሙ ወተናገሮሙ እኪተ ወይቤሎሙ እምአይቴ መጻእክሙ ወይቤልዎ እምብሔረ ከናአን ንሣየጥ እክለ ።,"And Joseph saw his brethren, and he knew them, but made himself strange unto them, and spake roughly unto them; and he said unto them, Whence come ye? And they said, From the land of Canaan to buy food." +ዮሴፍም ወንድሞቹን አወቃቸው፥ እነርሱ ግን አላወቁትም፤,ወዮሴፍሰ አእመሮሙ ለአኀዊሁ ወእሙንቱሰ ኢያእመርዎ ።,"And Joseph knew his brethren, but they knew not him." +ዮሴፍም ስለ እነርሱ አይቶት የነበረውን ሕልም አሰበ። እንዲህ�� አላቸው። እናንተ ሰላዮች ናችሁ፤ የምድሩን ዕራቁትነት ልታዩ መጥታችኋል።,ወተዘከረ ዮሴፍ ሕልሞ ዘሐለመ ወይቤሎሙ ሰብአ ዐይን አንትሙ ወመጻእክሙ ትርአዩ ግዕዘ ብሔር ።,"And Joseph remembered the dreams which he dreamed of them, and said unto them, Ye are spies; to see the nakedness of the land ye are come." +እነርሱም አሉት። ጌታችን ሆይ አይደለም፤ ባሪያዎችህ ስንዴን ሊገዙ መጥተዋል፤,ወይቤልዎ አልቦ እግዚኦ አግብርቲከሰ መጽኡ ይሣየጡ እክለ ።,"And they said unto him, Nay, my lord, but to buy food are thy servants come." +እኛ ሁላችን የአንድ ሰው ልጆች ነን፤ እኛ እውነተኞች ነን፥ ባሪያዎችህስ ሰላዩች አይደሉም።,ወኵልነ ደቂቀ አሐዱ ብእሲ ንሕነ ወኢኮነ ሰብአ ዐይን አግብርቲከሰ ።,"We are all one man's sons; we are true men, thy servants are no spies." +እርሱም አላቸው። አይደለም፤ ነገር ግን የአገሩን ዕራቁትነት ልታዩ መጥታችኋል።,ወይቤሎሙ አልቦ ሰብአ ዐይን አንትሙ ወመጻእክሙ ታእምሩ ግዕዘ ብሔር ።,"And he said unto them, Nay, but to see the nakedness of the land ye are come." +እነርሱም አሉ። ባሪያዎችህ አሥራ ሁለት ወንድማማች በከነዓን ምድር የአንድ ሰው ልጆች ነን፤ ታናሹም እነሆ ዛሬ ከአባታችን ጋር ነው፥ አንዱም ጠፍቶአል።,ወይቤልዎ ዐሠርቱ ወክልኤቱ ንሕነ አግብርቲከ ወአኀው ንሕነ በብሔረ ከናአን ወሀሎ ፩ኀበ አቡነ ዘይንእስ ወካልኡሰ ሞተ ።,"And they said, Thy servants are twelve brethren, the sons of one man in the land of Canaan; and, behold, the youngest is this day with our father, and one is not." +ዮሴፍም አላቸው። እናንተ ሰላዮች ናችሁ ብዬ የተናገርኋችሁ ይህ ነው፤,ወይቤሎሙ በእንተዝ እብለክሙ ሰብአ ዐይን አንትሙ ።,"And Joseph said unto them, That is it that I spake unto you, saying, Ye are spies:" +በዚህ ትፈተናላችሁ፤ ታናሽ ወንድማችሁ ካልመጣ በቀር የፈርዖንን ሕይወት ከዚህ አትወጡም።,ወበዝ ትትዐወቁ ሕይወተ ፈርዖን ከመ ኢትወፅኡ እምዝየ ለእመ ኢያምጻእክምዎ ለእኁክሙ ዘይንእስ ።,"Hereby ye shall be proved: By the life of Pharaoh ye shall not go forth hence, except your youngest brother come hither." +እውነትን የምትናገሩ ከሆነ ነገራችሁ ይፈተን ዘንድ ከእናንተ አንዱን ስደዱ፥ ወንድማችሁንም ይዞ ይምጣ እናንተም ታሥራችሁ ተቀመጡ፤ ይህ ካልሆነ የፈርዖንን ሕይወት ሰላዮች ናችሁ።,ፈንዉ ፩እምኔክሙ ወያምጽኦ ለእኁክሙ ወአንትሙሰ ንበሩ እስከ ይትዐወቅ ነገርክሙ ለእመ አማን ትብሉ ወለእመ አልቦ ወእማእኮሰ ሕይወተ ፈርዖን ከመ ሰብአ ዐይን አንትሙ ።,"Send one of you, and let him fetch your brother, and ye shall be kept in prison, that your words may be proved, whether there be any truth in you: or else by the life of Pharaoh surely ye are spies." +ሦስት ቀን ያህል በግዞት ቤት ጨመራቸው።,ወወደዮሙ ውስተ ሞቅሕ እስከ ሠሉስ መዋዕል ።,And he put them all together into ward three days. +በሦስተኛውም ቀን ዮሴፍ እንዲህ አላቸው። ትድኑ ዘንድ ይህን አድርጉ፤ እኔ እግዚአብሔርን እፈራለሁና።,ወይቤሎሙ ከመዝ ግበሩ ወተሐይዉ እስመ አንሰ እፈርሆ ለእግዚአብሔር ።,"And Joseph said unto them the third day, This do, and live; for I fear God:" +እናንተ የታመናችሁ ከሆናችሁ ከእናንተ አንዱ ወንድማችሁ በግዞታችሁ ቤት ይታሰር እናንተ ግን ሂዱ፥ እህሉንም ለቤታችሁ ራብ ውሰዱ፤,ወእመሰ ሥንአ አንትሙ ንበሩ አሐዱ እምኔክሙ ውስተ ሞቅሕ ወአንትመሰ ሑሩ ወስዱ እክለክሙ ዘተሣየጥክሙ ።,"If ye be true men, let one of your brethren be bound in the house of your prison: go ye, carry corn for the famine of your houses:" +ታናሹንም ወንድማችሁን ወደ እኔ ይዛችሁ ኑ፤ ነገራችሁም የታመነ ይሆናልና አትሞቱም። እንዲህም አደረጉ።,ወአምጽኡ እኂክሙኒ ዘይንእስ ኀቤየ ወነአምነክሙ ቃለክሙ ወእማእኮሰ ትመውቱ ወገብሩ ከማሁ ።,"But bring your youngest brother unto me; so shall your words be verified, and ye shall not die. And they did so." +እነርሱም እርስ በርሳቸው እንዲህ ተባባሉ። በእውነት ወንድማችንን በድለናል፥ እኛን በማማጠን ነፍሱ ስትጨነቅ አይተን አልሰማነውምና፤ ስለዚህ ይህ መከራ መጣብን።,ወተባሀሉ በበ በይናቲሆሙ አማን በኀጢአትነ ረከበነ እስመ ተዐወርነ ሥቃዮ ለእኁነ እንዘ ያስተምሕረነ ወኢሰማዕናሁ አሜሁ ወበእንተ ዝንቱ መጽአ ላዕሌነ ዝንቱ ሥቃይ ።,"And they said one to another, We are verily guilty concerning our brother, in that we saw the anguish of his soul, when he besought us, and we would not hear; therefore is this distress come upon us." +ሮቤልም መልሶ እንዲህ አላቸው። ብላቴናውን አትበድሉ ብያችሁ አልነበረምን? እኔም አልሰማችሁኝም፤ ስለዚህ እነሆ አሁን ደሙ ይፈላለገናል።,ወአውሥኦሙ ፋቤል ወይቤሎሙ ኢይቤለክሙኑ ኢተዐምፁ ሕፃነ ወኢሰማዕክሙኒ ናሁ ዮም ደሙ ይትኀሠሠክሙ ።,"And Reuben answered them, saying, Spake I not unto you, saying, Do not sin against the child; and ye would not hear? therefore, behold, also his blood is required." +እነርሱም ዮሴፍ ነገራቸውን እንደሚሰማባቸው አላወቁም፥ በመካከላቸው አስተርጓሚ ነበረና።,ወእሙንቱሰ ኢያእመሩ ከመ ይሰምዖሙ ዮሴፍ እስመ ትርጕማን ሀሎ ማእከሎሙ ።,And they knew not that Joseph understood them; for he spake unto them by an interpreter. +ከእነርሱም ዘወር ብሎ አለቀሰ፤ ደግሞም ወደ እነርሱ ተመልሶ ተናገራቸው፥ ስምዖንንም ከእነርሱ ለይቶ ወሰዶ በፊታቸው አሰረው።,ወተግሕሠ ዮሴፍ እምኀቤሆሙ ወበከየ ወእምዝ ገብአ ኀቤሆሙ ወተናገሮሙ ወነሥኦ ለስምዖን ወአሰሮ በቅድሜሆሙ ።,"And he turned himself about from them, and wept; and returned to them again, and communed with them, and took from them Simeon, and bound him before their eyes." +ዮሴፍም ዓይበታቸውን እህል ይሞሉት ዘንድ አዘዘ፤ የእየራሳቸውንም ብር በእየዓይበታቸው ይመልሱት ዘንድ ደግሞም የመንገድ ስንቅ ይሰጡአቸው ዘንድ አዘዘ። እንዲሁም ተደረገላቸው።,ወአዘዘ ዮሴፍ ያምጽኡ አኅስሊሆሙ ወይደዩ ሎሙ እክለ ወወርቆሙኒ ለለ፩ይደዩ ውስተ አሕስሊሆሙ ወገብሩ ኵሎ ከማሁ ።,"Then Joseph commanded to fill their sacks with corn, and to restore every man's money into his sack, and to give them provision for the way: and thus did he unto them." +እነርሱም እህሉን በአህዮቻቸው ላይ ጫኑ፥ ከዚያም ተነሥተው ሄዱ።,ወጸዐኑ እክሎሙ ውስተ አእዱጊሆሙ ወኀለፉ እምህየ ።,"And they laded their asses with the corn, and departed thence." +ከእነርሱም አንዱ ባደሩበት ስፍራ ለአህያው ገፈራን ይሰጥ ዘንድ ዓይበቱን ሲፈታ ብሩን አየ፥ እነሆም በዓይበቱ አፍ ላይ ነበረች።,ወፈትሐ አሐዱ ኀስሎ በኀበ ኀደሩ ከመ ያውጽእ እክለ ለአእዱጊሆሙ ወረከበ ዕቍረ ወርቁ ውስተ አፈ ኀስሉ ።,"And as one of them opened his sack to give his ass provender in the inn, he espied his money; for, behold, it was in his sack's mouth." +ለወንድሞቹም። ብሬ ተመለሰችልኝ፥ እርስዋም በዓይበቴ አፍ እነኋት አላቸው። ልባቸውም ደነገጠ፥ እየተንቀጠቀጡም እርስ በርሳቸው ተባባሉ። እግዚአብሔር ያደረገብን ይህ ምንድር ነው?,ወይቤሎሙ ገብአኒ ሊተሰ ወርቅየ ወናሁ ውስተ አፈ ኀስልየ ረከብክዎ ወደንገፆሙ ልቦሙ ወተሀውኩ በበ በይናቲሆሙ ወይቤሉ ምንተ ረሰየነ እግዚአብሔር ምንትኑ ዝ ዘከመዝ ።,"And he said unto his brethren, My money is restored; and, lo, it is even in my sack: and their heart failed them, and they were afraid, saying one to another, What is this that God hath done unto us?" +ወደ አባታቸውም ወደ ያዕቆብ ወደ ከነዓን ምድር መጡ፥ የደረሰባቸውንም ነገር ሁሉ እንዲህ ብለው አወሩ።,ወበጽሑ ኀበ ያዕቆብ አቡሆሙ ውስተ ምድረ ከናአን ወነገርዎ ኵሎ እንተ ረከበቶሙ ።,"And they came unto Jacob their father unto the land of Canaan, and told him all that befell unto them; saying," +የአገሩ ጌታ የሆነው ሰው በክፉ ንግግር ተናገረን፥ የምድሪቱም ሰላዮች አስመሰለን።,ወይቤልዎ እኪተ ተናገረነ ብእሲ ባዕለ ብሔር ወወደየነ ውስተ ሞቅሕ ከመዘ ሰብአ ዐይን ንሕነ ለብሔር ።,"The man, who is the lord of the land, spake roughly to us, and took us for spies of the country." +እኛ�� እንዲህ አልነው። እውነተኞች ሰዎች ነን እንጂ ሰላዮች አይደለንም፤,ወንቤሎ ስንአ ንሕነ ወኢኮነ ሰብአ ዐይን ።,"And we said unto him, We are true men; we are no spies:" +እኛ የአባታችን ልጆች አሥራ ሁለት ወንድማማች ነን፤ አንዱ ጠፍቶአል፥ ታናሹም በከነዓን ምድር ዛሬ ከአባታችን ጋር አለ።,፲ወ፪ንሕነ አሐው ደቂቀ ፩ብእሲ ወ፩እምኔነ ሞተ ወዘይንእስ ኀበ አቡነ ሀሎ ውስተ ምድረ ከናአን ።,"We be twelve brethren, sons of our father; one is not, and the youngest is this day with our father in the land of Canaan." +የአገሩም ጌታ ያ ሰው እንዲህ አለን። የታመናችሁ ሰዎች ከሆናችሁ በዚህ አውቃለሁ፤ አንደኛውን ወንድማችሁን ከእኔ ጋር ተዉት፥ ለቤታችሁም ራብ እህልን ወስዳችሁ ሂዱ፤,ወይቤለነ ውእቱ ብእሲ ባዕለ ብሔር በዝንቱ ትትዐወቁ ከመ ሥንአ አንትሙ ወአሐደ እምአኀዊክሙ ኅድጉ ዝየ ኀቤየ ወእክለክሙሰ ዘተሣየጥክሙ ንሥኡ ወሑሩ ።,"And the man, the lord of the country, said unto us, Hereby shall I know that ye are true men; leave one of your brethren here with me, and take food for the famine of your households, and be gone:" +ታናሹንም ወንድማችሁን አምጡልኝ፥ እውነተኞች እንጂ ሰላዮች አለመሆናችሁንም በዚህ አውቀዋለሁ፤ ወንድማችሁንም እሰጣችኋለሁ፥ እናንተም በምድሩ ትነግዳላችሁ።,ወአምጽእዎ ለእኁክሙ ኀቤየ ወኣአምር ከመ ሥንአ አንትሙ ወኢኮንክሙ ሰብአ ዐይን ወኣገብኦ እንከ ለክሙ ለእኁክሙኒ ወትትጌበሩ ውስተ ብሔርነ ።,"And bring your youngest brother unto me: then shall I know that ye are no spies, but that ye are true men: so will I deliver you your brother, and ye shall traffick in the land." +እንዲህም ሆነ፤ ዓይበታቸውን በፈቱ ጊዜ እነሆ ከእነርሱ እያንዳንዳቸው ብራቸውን በእየዓይበታቸው ተቋጥሮ አገኙት፤ እነርሱም አባታቸውም የብራቸውን ቍጥራት አይተው ፈሩ።,ወእምዝ ሶበ ሶጡ አኅስሊሆሙ ረከቡ ኵሎ ዕቍረ ወርቆሙ ውስተ አኅስሊሆሙ ወሶበ ርእዩ ወርቆሙ ፈርሁ እሙንቱሂ ወአቡሆሙኒ ።,"And it came to pass as they emptied their sacks, that, behold, every man's bundle of money was in his sack: and when both they and their father saw the bundles of money, they were afraid." +አባታቸው ያዕቆብም እንዲህ አላቸው። ልጅ አልባ አስቀራችሁኝ፤ ዮሴፍ የለም፥ ስምዖንም የለም፥ ብንያምንም ትወስዱብኛላችሁ፤ ይህ ሁሉ በእኔ ላይ ደረሰ።,ወይቤሎሙ ያዕቆብ ሊተ ዳእሙ አኅጣእክሙኒ ውሉደ ዮሴፍኒ ኢሀሎ ወስምዖንሂ ኢሀሎ ብንያምሃኒ ትንሥኡኒ ላዕሌየኑ ዳእሙ ኮነ ኵሉ ዝንቱ ።,"And Jacob their father said unto them, Me have ye bereaved of my children: Joseph is not, and Simeon is not, and ye will take Benjamin away: all these things are against me." +ሮቤልም አባቱን አለው። ወደ አንተ መልሼ ያላመጣሁት እንደ ሆነ ሁለቱን ልጆቼን ግደል፤ እርሱን በእጄ ስጠኝ፥ እኔም ወደ አንተ እመልሰዋለሁ።,ወይቤሎ ሩቤል ለአቡሁ ክልኤሆሙ ደቂቅየ ቅትል ለእመ ኢያግባእክዎ ኀቤከ ወአወፍየኒዮ ሊተ ውስተ እዴየ ወአነ ኣገብኦ ለከ ።,"And Reuben spake unto his father, saying, Slay my two sons, if I bring him not to thee: deliver him into my hand, and I will bring him to thee again." +እርሱም አለ። ልጄ ከእናንተ ጋር አይወርድም፤ ወንድሙ ሞቶ እርሱ ብቻ ቀርቶአልና፤ በምትሄዱበት መንገድ ምናልባት ክፉ ነገር ቢያገኘው ሽምግልናዬን በኅዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ። a,ወይቤሎሙ ኢይወርድ ወልድየ ምስሌክሙ እስመ እኁሁኒ ሞተ ወውእቱኒ ባሕቲቱ ተርፈ ለእመቦ ከመ ደወየ በፍኖት እንዘ ተሐውሩ ወታወርድዎ ለሢበትየ በሐዘን ውስተ መቃብር ።,"And he said, My son shall not go down with you; for his brother is dead, and he is left alone: if mischief befall him by the way in the which ye go, then shall ye bring down my gray hairs with sorrow to the grave." +ያዕቆብም የላባ ልጆች ያሉትን ነገር። ያዕቆብ ለአባታችን የሆነውን ሁሉ ወሰደ፤ ይህንም ሁሉ ክብር ከአባታችን ከብት አገኘ ሲሉ ሰማ።,ወሴምዐ ያዕቆብ ነገሮም ለደቂቀ ላባ ዘይቤሉ ነሥአ ያዕቆብ ኵ�� ንዋየ አቡነ ወእምንዋየ አቡነ አጥረዮ ለዝንቱ ኵሉ ክብር ።,"And he heard the words of Laban's sons, saying, Jacob hath taken away all that was our father's; and of that which was our father's hath he gotten all this glory." +ያዕቆብም የላባን ፊት አየ፥ እነሆም ከእርሱ ጋር እንደ ዱሮው አልሆነም።,ወርእዮ ያዕቆብ ለላባ ከመ አኮ ከመ ትካት ገጹ ምስሌሁ ።,"And Jacob beheld the countenance of Laban, and, behold, it was not toward him as before." +እግዚአብሔርም ያዕቆብን። ወደ አባትህ ምድር ወደ ዘመዶችህም ተመለስ፤ ከአንተም ጋር እሆናለሁ አለው።,ወይሌሎ አምላክ እግዚአብሔር ለያዕቆብ ግባዕ ብሔረ አቡከ ወኀበ አዝማዲከ ወእሄሉ ምስሌከ ።,"And the LORD said unto Jacob, Return unto the land of thy fathers, and to thy kindred; and I will be with thee." +ያዕቆብም ልኮ ራሔልንና ልያን ወደ በጎቹ ስፍራ ወደ ሜዳ ጠራቸው፥,ወጸውዖን ያዕቆብ ለልያ ወለራሔል ውስተ ሐቅል ኀበ ምርዓይ ።,"And Jacob sent and called Rachel and Leah to the field unto his flock," +እንዲህም አላቸው። የአባታችሁ ፊት ከእኔ ጋር እንደ ዱሮ እንዳልሆነ አያለሁ፤ ነገር ግን የአባቴ አምላክ ከእኔ ጋር ነው።,ወይቤሎን ናሁ አነ እሬኢ ገጾ ለአቡክን ከመ ኢኮነ ምስሌየ ከመ ትካት ወአምላኩ ለአቡየ ሀሎ ምስሌየ ።,"And said unto them, I see your father's countenance, that it is not toward me as before; but the God of my father hath been with me." +እኔ ባለኝ ጕልበቴ ሁሉ አባታችሁን እንዳገለገልሁ ታውቃላችሁ።,ታአምራ ከመ በኵሉ ኀይልየ ተቀነይኩ ለአቡክን ።,And ye know that with all my power I have served your father. +አባታችሁ ግን አታለለኝ፥ ደመወዜንም አሥር ጊዜ ለወጠ፤ እግዚአብሔር ግን ክፉ ያደርግብኝ ዘንድ አልፈቀደለትም።,ወአቡክንሰ አሕዘነኒ ወወለጠ ዐስብየ ዘዐሥሩ አባግዕ ወኢያብሖ እግዚአብሔር ያሕሥም ላዕሌየ ።,"And your father hath deceived me, and changed my wages ten times; but God suffered him not to hurt me." +ደመወዝህ ዝንጕርጕሮች ይሁኑ ቢለኝ በጎቹ ሁሉ ዝንጕርጕሮችን ወለዱ፤ ሽመልመሌ መሳዮቹ ደመወዝህ ይሁኑ ቢለኝ በጎቹ ሁሉ ሽመልመሌ መሳዮችን ወለዱ።,ለእመ ይቤለኒ ዘሕብር ይኩን ዐስብከ ወይወልዳ ኵሎን አባግዕ ዘሕብር ወለእመ ይቤለኒ ጻዕዳ ይኩን ዐስብከ ይወልዳ ኵሎን ጸዐዳ ።,"If he said thus, The speckled shall be thy wages; then all the cattle bare speckled: and if he said thus, The ringstraked shall be thy hire; then bare all the cattle ringstraked." +እግዚአብሔርም የአባታችሁን በጎች ሁሉ ነሥቶ ለእኔ ሰጠኝ።,ወነሥአ እግዚአብሔር ኵሎ አባግዒሁ ለአቡክን ወወሀበኒዮን ሊተ ።,"Thus God hath taken away the cattle of your father, and given them to me." +እንዲህም ሆነ፤ በጎቹ በጎመጁ ጊዜ ዓይኔን አንሥቼ በሕልም አየሁ፤ እነሆም፥ በበጎችና በፍየሎች ላይ የሚንጠላጠሉት የበጎችና የፍየሎች አውራዎች ሽመልመሌ መሳዮችና ዝንጕርጕሮች ነቁጣ ያለባቸውም ነበሩ።,ወእምዝ አመ ይፀንሳ እሬኢ በአዕይንትየ በሕልም ወናሁ አብሓኵ ዘአባግዕ ወዘአጣሊ የዐርጉ ዲበ አጣሊ ወዲበ አባግዕ ጻዕዳ ወዘሕብርኒ ወዘሕብረ ሐመድ ወኰሠኰሥ ።,"And it came to pass at the time that the cattle conceived, that I lifted up mine eyes, and saw in a dream, and, behold, the rams which leaped upon the cattle were ringstraked, speckled, and grisled." +የእግዚአብሔርም መልአክ በሕልም። ያዕቆብ ሆይ አለኝ፤ እኔም። እነሆኝ አልሁት።,ወይቤለኒ መልአከ እግዚአብሔር በሕልም ያዕቆብ ያዕቆብ ወእቤ ነየ አነ ምንትኑ ውእቱ ።,"And the angel of God spake unto me in a dream, saying, Jacob: And I said, Here am I." +እንዲህም አለኝ። ዓይንህን አቅንተህ እይ፤ በበጎችና በፍየሎች ላይ የሚንጠላጠሉት የበጎችና የፍየሎች አውራዎች ሽመልመሌ መሳዮችና ዝንጕርጕሮች ነቁጣ ያለባቸውም ናቸው፤ ላባ በአንተ ላይ የሚያደርገውን ሁሉ አይቼአለሁና።,ወይቤለኒ ነጽር በአዕይንቲከ ወርኢ አብሓኵ ዘአጣሊ ወዘአባግዕ የዐርጉ ዲበ አጣሊ ወዲበ አባግዕ ጸዐዳ ወዘሕብርኒ ወዘሕብረ ሐመድ ወዘኰሠኰሥ እስመ ርኢኩ ኵሎ ዘይገብር ላዕሌከ ላባ ።,"And he said, Lift up now thine eyes, and see, all the rams which leap upon the cattle are ringstraked, speckled, and grisled: for I have seen all that Laban doeth unto thee." +ሐውልት የቀባህበት በዚያም ለእኔ ስእለት የተሳልህበት የቤቴል አምላክ እኔ ነኝ፤ አሁንም ተነሥተህ ከዚህ አገር ውጣ፥ ወደ ተወለድህበትም ምድር ተመለስ።,አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክከ ዘአስተርአይኩከ በብሔረ እግዚአብሔር በኀበ ቀባእከ ሊተ ሐውልተ ወበህየ በፃእከ ሊተ ብፅአተ ወይእዜኒ ተንሥእ ወሑር ውስተ ብሔር ዘተወለድከ ወእሄሉ ምስሌከ ።,"I am the God of Bethel, where thou anointedst the pillar, and where thou vowedst a vow unto me: now arise, get thee out from this land, and return unto the land of thy kindred." +ራሔልና ልያም መልሰው እንዲህ አሉት። በአባታችን ቤት ለእኛ ድርሻና ርስት በውኑ ቀርቶልናልን?,ወአውሥኣሁ ወይቤላሁ ቦኑ እንከ ዘብነ ርስተ ቤተ አቡነ ።,"And Rachel and Leah answered and said unto him, Is there yet any portion or inheritance for us in our father's house?" +እኛ በእርሱ ዘንድ እንደ ባዕድ የተቈጠርን አይደለንምን? እርሱ እኛን ሸጦ ዋጋችንን በልቶአልና።,አኮኑ ከመ ነኪር ንሕነ በኀቤሁ ወሤጠነ ወበልዐ ሤጠነ ።,"Are we not counted of him strangers? for he hath sold us, and hath quite devoured also our money." +ስለዚህም እግዚአብሔር ከአባታችን የነሣው ይህ ሁሉ ሀብት ለእኛና ለልጆቻችን ነው፤ አሁንም እግዚአብሔር ያለህን ሁሉ አድርግ።,ወኵሉ ክብር ዘነሥአ እግዚአብሔር እምቤተ አቡነ ለነ ውእቱ ወለውሉድነ ወይእዜኒ ኵሎ ዘይቤለከ እግዚአብሔር ግበር ።,"For all the riches which God hath taken from our father, that is ours, and our children's: now then, whatsoever God hath said unto thee, do." +ያዕቆብም ተነሣ፥ ልጆቹንና ሚስቶቹንም በግመሎች ላይ አስቀመጠ፤,ወተንሥአ ያዕቆብ ወነሥአ አንስቲያሁ ወደቂቆ ወጸዐኖሙ በአግማል ።,"Then Jacob rose up, and set his sons and his wives upon camels;" +መንጎቹንም ሁሉ፥ የቤቱንም ዕቃ ሁሉ፥ በሁለት ወንዞች መካከል ሳለ ያገኛቸውን ከብቶች ሁሉ ይዞ ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ ወደ ከነዓን ምድር ሄደ።,ወነሥአ ኵሎ ንዋዮ ወቍስቋሳቲሁኒ ዘአጥረየ በማእከለ አፍላግ ወኵሎ ዘዚአሁ ወሖረ ኀበ አቡሁ ይስሐቅ ውስተ ምድረ ከናአን ።,"And he carried away all his cattle, and all his goods which he had gotten, the cattle of his getting, which he had gotten in Padanaram, for to go to Isaac his father in the land of Canaan." +ላባ ግን በጎቹን ለመሸለት ሄዶ ነበር፤ ራሔልም የአባትዋን ተራፊም ሰረቀች።,ወላባሰ ሖረ ኀበ ይቀርፅ አባግዒሁ ወሰረቀት ራሔል አማልክተ አቡሃ ።,And Laban went to shear his sheep: and Rachel had stolen the images that were her father's. +ያዕቆብም የሶርያውን ሰው ላባን ከድቶ ኮበለለ፥ መኮብለሉንም፥ አልነገረውም።,ወያዕቆብሰ ኀብኦ ለላባ ሶርያዊ ወኢያይድዖ ከመ የሐውር ።,"And Jacob stole away unawares to Laban the Syrian, in that he told him not that he fled." +እርሱም ያለውን ሁሉ ይዞ ኮበለለ፤ ተነሥቶም ወንዙን ተሻገረ፥ ፊቱንም ወደ ገለዓድ ተራራ አቀና።,ወሖረ ውእቱ ወኵሉ ዘዚአሁ ወዐደወ ፈለገ ወኀደረ ገለዓድ ።,"So he fled with all that he had; and he rose up, and passed over the river, and set his face toward the mount Gilead." +በሦስተኛውም ቀን የያዕቆብ መኮብለል ለላባ ተነገረው።,ወዜነውዎ ለላባ ሶርያዊ ከመ ሖረ ያዕቆብ ።,And it was told Laban on the third day that Jacob was fled. +ከወንድሞቹም ጋር ሆኖ የሰባት ቀን መንገድ ያህል ተከተለው፥ በገለዓድ ተራራም ላይ ደረሰበት።,ወነሥኦሙ ላባ ለኵሎሙ አኀዊሁ ወዴገኖሙ ምሕዋረ ሰሙን መዋዕል ወረከቦሙ በደብረ ገለዓድ ።,"And he took his brethren with him, and pursued after him seven days' journey; and they overtook him in the mount Gilead." +እግዚአብሔርም ወደ ሶርያው ሰው ወደ ላባ በሌሊት ሕልም መጥቶ። ያዕቆብን በክፉ ነገር እንዳትናገረው ተጠንቀቅ አለው።,ወመጽአ እግዚአብሔር ኀበ ላባ ሶርያዊ በሕልም ሌሊተ ወ���ቤሎ ዑቅ ኢትንብብ ሕሡመ ላዕለ ያዕቆብ ።,"And God came to Laban the Syrian in a dream by night, and said unto him, Take heed that thou speak not to Jacob either good or bad." +ላባም ደረሰበት፤ ያዕቆብም ድንኳኑን በተራራው ተክሎ ነበር፤ ላባም ከወንድሞቹ ጋር በገለዓድ ተራራ ድንኳኑን ተከለ።,ወረከቦ ላባ ለያዕቆብ ወያዕቆብሰ ይተክል ደብተራ ውስተ ደብር ወአቀሞሙ ላባ ለአኀዊሁ ውስተ ደብረ ገለዓድ ።,Then Laban overtook Jacob. Now Jacob had pitched his tent in the mount: and Laban with his brethren pitched in the mount of Gilead. +ላባም ያዕቆብን አለው። ለምን እንዲህ አደረግህ? ከእኔ ከድተህ ኮበለልህ፥ ልጆቼንም በሰይፍ እንደ ተማረኩ ዓይነት ነዳሃቸው።,ወይቤሎ ላባ ለያዕቆብ ምንተ ገበርኩ ጽምሚተ ዘትትኅጥአኒ ወትሰርቀኒ አዋልድየ ከመ ዘበኵናት ፄወዉ ።,"And Laban said to Jacob, What hast thou done, that thou hast stolen away unawares to me, and carried away my daughters, as captives taken with the sword?" +ስለምን በስውር ሸሸህ? ከእኔም ከድተህ ስለምን ኮበለልህ? በደስታና በዘፈን በከበሮና በበገና እንድሰድድህ ለምን አልነገርኸኝም?,ወሶበ ነገርከኒ እምፈነውኩከ በትፍሥሕት ወበሐሤት ወበማሕሌት ወበከበሮ ወመሰንቆ ።,"Wherefore didst thou flee away secretly, and steal away from me; and didst not tell me, that I might have sent thee away with mirth, and with songs, with tabret, and with harp?" +ወንዶቹንና ሴቶቹን ልጆቼን እንድስም ስለ ምን አልፈቀድህልኝም? ይህንም በስንፍና አደረግህ።,ወሚመ ኢይደልወኒኑ ከመ እስዐም ደቂቅየ ወአዋልድየ ወይእዜሰ ከመ አብድ ገበርከ ።,And hast not suffered me to kiss my sons and my daughters? thou hast now done foolishly in so doing. +ክፉ አደርግባችሁ ዘንድ ኃይል ነበረኝ፤ ነገር ግን የአባታችሁ አምላክ ትናንት። ያዕቆብን በክፉ ነገር እንዳትናገረው ተጠንቀቅ ብሎ ነገረኝ።,ወይእዜኒ እምክህልኩ ገቢረ እኩየ ላዕሌከ ወባሕቱ አምላከ አቡከ ይቤለኒ ትማልም ዑቅ ርእሰከ ኢትግበር ሕሡመ ላዕለ ያዕቆብ ።,"It is in the power of my hand to do you hurt: but the God of your father spake unto me yesternight, saying, Take thou heed that thou speak not to Jacob either good or bad." +አሁንም የአባትህን ቤት ከናፈቅህ ሂድ፤ ነገር ግን አምላኮቼን ለምን ሰረቅህ?,ወይእዜኒ ሑር እስመ ፌተውከ ከመ ትሑር ቤተ አቡከ ወለምንት ትሰርቀኒ አማልክትየ ።,"And now, though thou wouldest needs be gone, because thou sore longedst after thy father's house, yet wherefore hast thou stolen my gods?" +ያዕቆብም መለሰ ላባንም እንዲህ አለው። ልጆችህን ከእኔ የምትቀማኝ ስለመሰለኝና ስለፈራሁ ይህን አደረግሁ።,ወአውሥአ ያዕቆብ ወይቤሎ ለላባ እስመ መስለኒ ዘተሀይደኒ አዋልዲከ ወኵሎ ንዋይየ ።,"And Jacob answered and said to Laban, Because I was afraid: for I said, Peradventure thou wouldest take by force thy daughters from me." +አምላኮችህን የምታገኝበት ሰው ግን እርሱ ይሙት፤ የአንተ የሆነውም በእኔ ዘንድ ይገኝ እንደ ሆነ በወንድሞቻችን ፊት ፈልግ፥ ለአንተም ውሰደው አለ። ራሔል እንደ ሰረቀቻቸው ያዕቆብ አያውቅም ነበርና።,ወይእዜኒ ርኢ ለእመቦ ዘሀሎ ንዋይከ ኀቤየ ወንሣእ ወቦአ ላባ ወአልቦ ዘረከበ ወኢምንተ ወይቤ ያዕቆብ በኀበ ዘረከብከ አማልክቲከ ኢይሕየው ወናሁ በቅድመ እሎንቱ አኀዊነ ወኢያእመረ ያዕቆብ ከመ ራሔል ሰረቀት ።,"With whomsoever thou findest thy gods, let him not live: before our brethren discern thou what is thine with me, and take it to thee. For Jacob knew not that Rachel had stolen them." +ላባም ወደ ያዕቆብ ድንኳንና ወደ ልያ ድንኳን ወደ ሁለቱም ባሪያዎች ድንኳን ገባ፥ ነገር ግን አላገኘም። ከልያም ድንኳን ወጥቶ ወደ ራሔል ድንኳን ገባ።,ወቦአ ላባ ቤተ ልያ ወኢረከበ ወወፅአ ወቦአ ቤተ ያዕቆብ ወፈተነ ወቦአ ቤተ ክልኤሆን ዕቁባቲሁ ወኢረከበ ወቦአ ቤተ ራሔል ።,"And Laban went into Jacob's tent, and into Leah's tent, and into the two maidservants' tents; but he found them not. Then went he out of Leah's tent, and entered into Rachel's tent." +ራሔልም ተራፊምን ወስዳ ከግመል ኮርቻ በታች ሸሸገች፥ በላዩም ተቀመጠችበት። ላባም ድንኳኑን ሁሉ ፈለገ፥ አንዳችም አላገኘም።,ወራሔልሰ ነሥአቶሙ ለአማልክተ አቡሃ ወወደየቶሙ ውስተ ሕንባላተ ገመል ወነበረት ላዕሌሁ ።,"Now Rachel had taken the images, and put them in the camel's furniture, and sat upon them. And Laban searched all the tent, but found them not." +እርስዋም አባትዋን። በፊትህ ለመቆም ስላልቻልሁ አትቆጣብኝ፤ በሴቶች የሚደርስ ግዳጅ ደርሶብኛልና አለችው። እርሱም ፈለገ፥ ነገር ግን ተራፊምን አላገኘም።,ወትቤሎ ለአቡሃ ኢይምሰልከ ዘአስተሐቀርኩከ እግዚእየ እስመ ኢይክል ተንሥኦ ቅድሜከ እስመ ትክት አነ ወፈተነ ላባ ኵሎ ቤታ ለራሔል ወኢረከበ አማልክቲሁ ።,"And she said to her father, Let it not displease my lord that I cannot rise up before thee; for the custom of women is upon me. And he searched, but found not the images." +ያዕቆብም ተቆጣ ላባንም ወቀሰው፤ ያዕቆብም መለሰ ላባንም እንዲህ አለው። የበደልሁህ በደል ምንድር ነው? ኃጢአቴስ ምንድር ነው ይህን ያህል ያሳደድኸኝ?,ወተምዐ ያዕቆብ ወተላኰዮ ለላባ ወይቤሎ ምንት አበሳየ ወምንት ጌጋይየ ዘዴገንከኒ ፤,"And Jacob was wroth, and chode with Laban: and Jacob answered and said to Laban, What is my trespass? what is my sin, that thou hast so hotly pursued after me?" +አሁንም ዕቃዬን ሁሉ በረበርህ፤ ከቤትህስ ዕቃ ሁሉ ምን አገኘህ? እነርሱ በእኛ በሁለታችን መካከል ይፈርዱ ዘንድ በወንድሞቼና በወንድሞችህ ፊት አቅርበው።,ወፈተንከኒ ኵሎ ንዋይየ ምንተ ረከብከ እምነ ቍስቋሰ ቤትከ ናስተኣኅዝኑ ቅድመ እሎንቱ አኀዊነ ወይዝልፉ ማእከሌነ ።,"Whereas thou hast searched all my stuff, what hast thou found of all thy household stuff? set it here before my brethren and thy brethren, that they may judge betwixt us both." +ሀያ ዓመት ሙሉ ከአንተ ጋር ነበርሁ፤ በጎችህና ፍየሎችህ አልጨነገፉም፤ የመንጎችህንም ጠቦቶች አልበላሁም፤ አውሬ የሰበረውን አላመጣሁልህም ነበር፤,ዕሥራ ዓመት ሊተ እንዘ አዐቅብ አባግዒከ ወአጣሌከ ወኢማሕስአ በግዕ ኢበላዕኩ እምነ አባግዒከ ።,"This twenty years have I been with thee; thy ewes and thy she goats have not cast their young, and the rams of thy flock have I not eaten." +እኔ ስለ እርሱ እከፍልህ ነበርሁ፤ በቀንም በሌሊትም የተሰረቀውን ከእጄ ትሻው ነበርህ።,ወብላዐ አርዌኒ ኢያምጻእኩ ለከ አነ እፈዲ እምኀቤየ እመኒቦ ዘሰርቀ እመኒ መዓልተ ወእመኒ ሌሊተ ።,"That which was torn of beasts I brought not unto thee; I bare the loss of it; of my hand didst thou require it, whether stolen by day, or stolen by night." +የቀን ሐሩር የሌሊት ቍር ይበላኝ ነበር፥ እንቅልፍም ከዓይኔ ጠፋ።,ውስተ ጠል እበይት ወነፍጸ ንዋም እምአዕይንትየ ።,"Thus I was; in the day the drought consumed me, and the frost by night; and my sleep departed from mine eyes." +እንዲሁ በአንተ ቤት ሀያ ዓመት ነበርሁ አሥራ አራት ዓመት ስለ ሁለቱ ሴቶች ልጆችህ፥ ስድስት ዓመትም ስለ በጎችህ ተገዛሁልህ፤ ደመወዜንም አሥር ጊዜ ለዋወጥኸው።,ዕሥራ ዓመት ሊተ ዮም ውስተ ቤትከ ዘተቀነይኩ ለከ ዐሠርተ ወአርባዕተ ዓመተ ተቀነይኩ ለከ በእንተ ክልኤ አዋልዲከ ወስድስተ ዓመተ ውስተ አባግዒከ ወረሰይከ ሊተ ዐስብየ ዐሥሩ አባግዐ ።,"Thus have I been twenty years in thy house; I served thee fourteen years for thy two daughters, and six years for thy cattle: and thou hast changed my wages ten times." +የአባቴ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ፍርሃት ከእኔ ጋር ባይሆንስ ዛሬ ባዶ እጄን በሰደድኸኝ ነበር፤ እግዚአብሔር መከራዬንና የእጆቼን ድካም አየ፥ ትናንትም ገሠጸህ።,ሶበ አኮ አምላከ አብርሃም አቡየ ዘሀሎ ምስሌየ ወሶበ አኮ በፍርሀተ ይስሐቅ ዕራቅየ እምፈነውከኒ ወርእየ እግዚአብሔር ጻማሆን ለእደውየ ወገሠጸከ ትማልም ።,"Except the God of my father, the God of Abraham, and the fear of Isaac, had been with me, surely thou hadst sent me away now empty. God hath seen mine affliction and the labour of my hands, and rebuked thee yesternight." +ላባም እንዲህ ብሎ ለያቆብ መለሰለት። ሴቶቹ ልጆች ልጆቼ ናቸው፥ ሕፃናቱም ሕፃናቴ ናቸው፥ መንጎቹም መንጎቼ ናቸው፥ የምታየውም ሁሉ የእኔ ነው፤ ዛሬም በእነዚህ በሴቶች ልጆቼና በወለዱአቸው ልጆቻቸው ላይ ምን ላደርግ ይቻላል?,ወአውሥአ ላባ ለያዕቆብ ወይቤሎ አዋልድኒ አዋልድየ ወደቂቅኒ ደቂቅየ ወእንስሳሂ እንስሳየ ወኵሉዝ ዘትሬኢ ዘዚአየ ውእቱ ወዘአዋልድየ ምንተ እንከ እሬስዮን ሎንቱ ዮም ወለውሉዶንሂ ዘወለዶ ።,"And Laban answered and said unto Jacob, These daughters are my daughters, and these children are my children, and these cattle are my cattle, and all that thou seest is mine: and what can I do this day unto these my daughters, or unto their children which they have born?" +አሁንም ና፥ አንተና እኔ ቃል ኪዳን እንጋባ፤ በእኔና በአንተ መካከልም ምስክር ይሁን።,ወይእዜኒ ነዓ ንትማሐል አነ ወአንተ ወይኩን ሰላም ማእከሌየ ወማእከሌከ ።,"Now therefore come thou, let us make a covenant, I and thou; and let it be for a witness between me and thee." +ያዕቆብም ድንጋይ ወስዶ ሐውልት አቆመ።,ወነሥአ ያዕቆብ እብነ ወአቀመ ሐውልተ ።,"And Jacob took a stone, and set it up for a pillar." +ያዕቆብም ወንድሞቹን። ድንጋይ ሰብስቡ አላቸው፤ እነርሱም ድንጋይ ሰብስበው ከመሩ፤ በድንጋዩም ክምር ላይ በሉ።,ወይቤሎሙ ያዕቆብ ለአኀዊሁ አልዱ እብነ ወአለዱ እብነ ወገብሩ ወግረ ወበልዑ ወሰትዩ በኀበ ይእቲ እብነ ወግር ወይቤሎ ላባ ዛቲ እብን ስምዕ ማእከሌየ ወማእከሌከ ዮም ።,"And Jacob said unto his brethren, Gather stones; and they took stones, and made an heap: and they did eat there upon the heap." +ላባም ይጋር ሠሀዱታ ብሎ ጠራት፤ ያዕቆብም ገለዓድ አላት።,ወሰመያ ላባ ወግረ ስምዕ ወያዕቆብኒ ሰመያ ከማሁ ።,And Laban called it Jegarsahadutha: but Jacob called it Galeed. +ላባም። ይህች ክምር በእኔና በአንተ መካከል ዛሬ ምስክር ናት አለ። ስለዚህም ስምዋ ገለዓድ ተባለ፤,ወይቤሎ ላባ ለያዕቆብ ናሁ ዛቲ ሐውልት እንተ ኣቀውም ስምዕ ማእከሌየ ወማእከሌከ ወበእንተ ዝንቱ ተሰምየ ስማ ወግረ ስምዕ ።,"And Laban said, This heap is a witness between me and thee this day. Therefore was the name of it called Galeed;" +ደግሞም ምጽጳ ተባለ። እኛ በተለያየን ጊዜ እግዚአብሔር በእኔና በአንተ መካከል ሆኖ ይጠብቅ ብሎአልና።,ወራእይ ዘአስተርአየኒ እግዚአብሔር ይርአይ ማእከሌየ ወማእከሌከ እስመ ንትራሐቅ አሐዱ ምስለ ካልኡ ፤,"And Mizpah; for he said, The LORD watch between me and thee, when we are absent one from another." +ልጆቼን ብትበድላቸው ወይም በላያቸው ሚስቶችን ብታገባባቸው ከእኛ ጋር ያለ ሰው የለም፤ እግዚአብሔር በእኔና በአንተ መካከል ምስክር ነው።,ከመ ኢትሣቅዮን ለአዋልድየ ወከመ ኢትንሣእ ብእሲተ ላዕሌሆን ፤,"If thou shalt afflict my daughters, or if thou shalt take other wives beside my daughters, no man is with us; see, God is witness betwixt me and thee." +ላባም ያዕቆብን አለው። በእኔና በአንተ መካከል እነሆ ይህች ክምር፥ እነሆም ያቆምኋት ሐውልት፤,ወርኢ ናሁ አልቦ ዘሀሎ ምስሌነ ።,"And Laban said to Jacob, Behold this heap, and behold this pillar, which I have cast betwixt me and thee;" +እኔ ወደ አንተ ይህችን ክምር እንዳላልፍ፥ አንተም ለክፋት ወደ እኔ ይህችን ክምርና ይህችን ሐውልት እንዳታልፋት፥ ይህች ክምር ምስክር ናት፥ ይህችም ሐውልት ምስክር ናት።,እመኒ ኢዐደውኩ ኀቤከ ዛቲ ወግር ወዛቲ ሐውልት ትትልወኒ በእኪት ወአንተኒ ለእመ ኢዐደውከ ኀቤየ ።,"This heap be witness, and this pillar be witness, that I will not pass over this heap to thee, and that thou shalt not pass over this heap and this pillar unto me, for harm." +የአብርሃም አምላክ የናኮርም አምላክ የአባታቸውም አምላክ በእኛ መካከል ይፍረድ። ያዕቆብም በአባቱ በይስሐቅ ፍርሃት ማለ።,አምላከ አብርሃም ወአምላከ ናኮር ይፍታሕ ማእከሌነ ወመሐለ ሎቱ ያዕቆብ በፍርሀተ ይስሐቅ አቡሁ ።,"The God of Abraham, and the God of Nahor, the God of their father, judge betwixt us. And Jacob sware by the fear of his father Isaac." +ያዕቆብም በተራራው ላይ መሥዋዕትን ሠዋ፥ ወንድሞቹንም እንጀራ እንዲበሉ ጠራ፤ እነርሱም እንጀራን በሉ፥ በዚያም በተራራ አደሩ።,ወሦዐ ያዕቆብ መሥዋዕተ በውስተ ደብር ወጸውዐ አኀዊሁ ወበልዑ ወሰትዩ ወቤቱ ውስተ ውእቱ ደብር ።,"Then Jacob offered sacrifice upon the mount, and called his brethren to eat bread: and they did eat bread, and tarried all night in the mount." +አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባላች ሚስት አገባ።,ወደገመ አብርሃም አውሰበ ብእሲተ እንተ ስማ ኬጡራ ።,"Then again Abraham took a wife, and her name was Keturah." +እርስዋም ዘምራንን፥ ዮቅሳንን፥ ሜዳንን፥ ምድያምን፥ የስቦቅን፥ ስዌሕን ወለደችለት።,ወወለደት ወልደ ዘስሙ ዘንቤሬ ወዮቅጦንሃ ወሜዶንሃ ወምድያምሃ ወዮብቅሃ ወሴሄሃ ።,"And she bare him Zimran, and Jokshan, and Medan, and Midian, and Ishbak, and Shuah." +ዮቅሳንም ሳባንና ድዳንን ወለደ። የድዳንም ልጆች አሦርያውያን፥ ለጡሳውያን፥ ለኡማውያን ናቸው።,ወዮቅጦንሂ ወለዶ ለሴበቅ ወለቴማን ወለዴዳን ወዴዳን ወለዶ ለራጕኤል ወለንባብዞ ወለእዝራአም ወለሎአም ።,"And Jokshan begat Sheba, and Dedan. And the sons of Dedan were Asshurim, and Letushim, and Leummim." +የምድያምም ልጆች ጌፌር፥ ዔፌር፥ ሄኖኅ፥ አቢዳዕ፥ ኤልዳዓ ናቸው። እነዚህ ሁሉ የኬጡራ ልጆች ናቸው።,ወደቂቀ ምድያም ጌፌር ወአፉር ወሄኖኅ ወአቤሮን ወቲያራሶ እሉ ኵሎሙ ደቂቀ ኬጡራ ።,"And the sons of Midian; Ephah, and Epher, and Hanoch, and Abida, and Eldaah. All these were the children of Keturah." +አብርሃምም የነበረውን ሁሉ ለይስሐቅ ሰጠው፤,ወወሀቦ አብርሃም ኵሎ ንዋዮ ለይስሐቅ ወልዱ ።,And Abraham gave all that he had unto Isaac. +የአብርሃምም ለነበሩ ለቁባቶቹ ልጆች አብርሃም ስጦታን ሰጣቸው፤ እርሱም ገና በሕይወቱ ሳለ ከልጁ ከይስሐቅ ለይቶ ወደ ፀሐይ መውጫ ወደ ምሥራቅ አገር ሰደዳቸው።,ወለደቂቀ ዕቁባቲሁ ወሀቦሙ አብርሃም ሀብተ ወፈነዎሙ እምገጸ ይስሐቅ ወልዱ እንዘ ሕያው ውእቱ መንገለ ሠርቀ ፀሓይ ።,"But unto the sons of the concubines, which Abraham had, Abraham gave gifts, and sent them away from Isaac his son, while he yet lived, eastward, unto the east country." +አብርሃምም የኖረበት የዕድሜው ዓመታት እነዚህ ናቸው፤ መቶ ሰባ አምስት ዓመት ኖረ።,ወዝንቱ ውእቱ ሕይወቱ ሊአብርሃም ወዓመቲሁኒ ምእት ወሰብዓ ወኀምስቱ ዓመት ።,"And these are the days of the years of Abraham's life which he lived, an hundred threescore and fifteen years." +አብርሃምም ነፍሱን ሰጠ፥ በመልካም ሽምግልናም ሞተ፤ ሸመገለም፥ ብዙ ዘመንም ጠገበ፤ ወደ ወገኖቹም ተከማቸ።,ወረሢኦ ጥቀ ሞተ አብርሃም ሠናየ ርሥአ ወፈጸመ መዋዕሊሁ ወወደይዎ ውስተ ሕዝቡ ።,"Then Abraham gave up the ghost, and died in a good old age, an old man, and full of years; and was gathered to his people." +ልጆቹ ይስሐቅና እስማኤልም በመምሬ ፊት ለፊት ባለው በኬጢያዊ በሰዓር ልጅ በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው ዋሻ ውስጥ ቀበሩት ።,ወቀበርዎ ይስሐቅ ወይስማኤል ውሉዱ ውስተ በአተ ካዕበት ዘገራህተ ኤፌሮን ዘሳአር ኬጥያዊ ዘአንጻረ ምንባሬ ፤,"And his sons Isaac and Ishmael buried him in the cave of Machpelah, in the field of Ephron the son of Zohar the Hittite, which is before Mamre;" +አብርሃም ከኬጢ ልጆች የገዛው እርሻ ይህ ነው፤ አብርሃምና ሚስቱ ሣራ ከዚያ ተቀበሩ።,ገራህቱ ወበአቱሂ ዙተሣየጠ አብርሃም በኀበ ደቂቀ ኬጢ ወህየ ቀበርዎ ለአብርሃም ወለሳራ ብእሲቱ ።,"The field which Abraham purchased of the sons of Heth: there was Abraham buried, and Sarah his wife." +አብርሃምም ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር ልጁን ይስሐቅን ባረከው፤ ይስሐቅም ብኤርለሃይሮኢ ተብሎ በሚጠራው ምንጭ አጠገብ ኖረ።,ወኮነ እምድኅረ ሞተ አብርሃም ባረኮ እግዚአብሔር ለይስሐቅ ወልዱ ወኀደረ ይስሐቅ መንገለ ዐዘቅተ ራእይ ።,"And it came to pass after the death of Abraham, that God blessed his son Isaac; and Isaac dwelt by the well Lahairoi." +የሣራ ባሪያ ግብፃዊቱ አጋር ለአብርሃም የወለደችው የአብርሃም ልጅ የእስማኤል ትውልድ ይህ ነው፤,ወከመዝ ይእቲ ልደቱ ለይስማኤል ወልዱ ለአብርሃም ዘወለደት ሎቱ አጋር አመተ ሳራ ።,"Now these are the generations of Ishmael, Abraham's son, whom Hagar the Egyptian, Sarah's handmaid, bare unto Abraham:" +የእስማኤልም የልጆቹ ስም በየስማቸውና በየትውልዳቸው እንዲህ ነው፤ የእስማኤል የበኵር ልጁ,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለደቂቀ ይስማኤል በኵሩ ናቡኤት ወቄዴር ወነብዳሔል ወሜሴን ፤,"And these are the names of the sons of Ishmael, by their names, according to their generations: the firstborn of Ishmael, Nebajoth; and Kedar, and Adbeel, and Mibsam," +ነባዮት፥ ቄዳር፥ ነብዳኤል፥ መብሳም፥ ማስማዕ፥,ወመሰሜ ወአዱማ ወሜሴ ፤,"And Mishma, and Dumah, and Massa," +ዱማ፥ ማሣ፥ ኩዳን፥ ቴማን፥ ኢጡር፥ ናፌስ፥ ቄድማ።,ወኩዳ ወቴማን ወኢያጦር ወናፌሶ ወቄዴን ።,"Hadar, and Tema, Jetur, Naphish, and Kedemah:" +የእስማኤል ልጆች እነዚህ ናቸው፥ ስማቸውም በየመንደራቸውና በየሰፈራቸው ይኸው ነው፤ በየወገናቸውም አሥራ ሁለት አለቆች ናቸው።,እሉ እሙንቱ ደቂቀ ይስማኤል ወዝንቱ አስማቲሆሙ በበሀገሮሙ ወበበማኅደሮሙ ዐሠርቱ ወክልኤቱ መሳፍንት ለእለ ሕዘቢሆሙ ።,"These are the sons of Ishmael, and these are their names, by their towns, and by their castles; twelve princes according to their nations." +እስማኤልም የኖረበት የዕድሜው ዘመን መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ነው፤ ነፍሱን ሰጠ ሞተም፤ ወደ ወገኖቹም ተከማቸ።,ወዝንቱ ውእቱ ዓመተ ሕይወቱ ለይስማኤል ፻ወ፴ወ፯ዓመቱ ወሞተ ረሢኦ ወተቀብረ ኀበ አዝማዲሁ ።,"And these are the years of the life of Ishmael, an hundred and thirty and seven years: and he gave up the ghost and died; and was gathered unto his people." +መኖሪያቸውም ከኤውላጥ አንሥቶ በግብፅ ፊት ለፊት እስከምትገኝ እስከ ሱር ድረስ ወደ አሦር በምትወስደው መንገድ ላይ ነበረ፤ እንዲህም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ተቀመጠ።,ወኀደረ ባሕቱ እምነ ኤዌሌጥ እስከ ሱር እንተ ውስተ ግብጽ ወበጽሐ እስከ አሶርዮስ ወኀደረ ቅድመ ገጸ ኵሉ አኀዊሁ ።,"And they dwelt from Havilah unto Shur, that is before Egypt, as thou goest toward Assyria: and he died in the presence of all his brethren." +የአብርሃም ልጅ የይስሐቅ ትውልድም ይህ ነው፤ አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤,ወከመዝ ይእቲ ልደቱ ለይስሐቅ ወልደ አብርሃም ።,"And these are the generations of Isaac, Abraham's son: Abraham begat Isaac:" +ይስሐቅም አርባ ዓመት ሲሆነው ርብቃን አገባ፤ እርስዋም በሁለት ወንዞች መካከል ያለ የሶርያዊው የባቱኤል ልጅና የሶርያዊው የላባ እኅት ናት።,ወአርብዓ ዓመቱ ለይስሐቅ አመ ነሥኣ ለርብቃ ወለተ ባቱኤል ሶርያዊ እምነ ማእከለ አፍላግ እኅቱ ለላባ ሶርያዊ ከመ ትኩኖ ብእሲቶ ።,"And Isaac was forty years old when he took Rebekah to wife, the daughter of Bethuel the Syrian of Padanaram, the sister to Laban the Syrian." +ይስሐቅም ስለሚስቱ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፥ መካን ነበረችና፤ እግዚአብሔርም ተለመነው፥ ርብቃም ሚስቱ ፀነሰች።,ወይስእል ይስሐቅ ኀበ እግዚአብሔር በእንተ ርብቃ ብእሲቱ እስመ መካን ይእቲ ወሰምዖ እግዚአብሔር ወፀንሰት ብእሲቱ ርብቃ ።,"And Isaac intreated the LORD for his wife, because she was barren: and the LORD was intreated of him, and Rebekah his wife conceived." +ልጆችም በሆድዋ ውስጥ ይገፋፉ ነበር፤ እርስዋም። እንዲህ ከሆነ ይህ ለእኔ ምኔ ነው? አለች። ከእግዚአብሔርም ትጠይቅ ዘንድ ሄደች።,ወይትሐወሱ ደቂቃ ውስተ ከርሣ ወትቤ እመሰ ከመዝ ሀለወኒ እኩን ለምንት ሊተ ዝንቱ ወሖረት ትስአል ኀበ እግዚአብሔር አምላክ ።,"And the children struggled together within her; and she said, If it be so, why am I thus? And she went to enquire of the LORD." +እግዚአብሔርም አላት። ሁለት ወገኖች በማኅፀንሽ ናቸው፥ ሁለቱም ሕዝብ ከሆድሽ ይከፈላሉ፤ ሕዝብም ከሕዝብ ይበረታል፤ ታላቁም ለታናሹ ይገዛል።,ወይቤላ እግዚአብሔ�� አምላክ ክልኤቱ ሕዝብ ሀለዉ ውስተ ከርሥኪ ወክልኤቱ ሕዝብ ይወጽኡ እምውስተ ከርሥኪ ወሕዝብ እምነ ሕዝብ ይኄይስ ወዘየዐቢ ይትቀነይ ለዘይንእሶ ።,"And the LORD said unto her, Two nations are in thy womb, and two manner of people shall be separated from thy bowels; and the one people shall be stronger than the other people; and the elder shall serve the younger." +ትወልድ ዘንድ ዘመንዋ በተፈጸመ ጊዜም፥ እነሆ፥ በማኅፀንዋ መንታ ነበሩ።,ወተፈጸመ መዋዕለ ወሊዶታ ወክልኤቱ ሀለዉ ውስተ ከርሣ ።,"And when her days to be delivered were fulfilled, behold, there were twins in her womb." +በፊትም የወጣው ቀይ ነበረ፥ ሁለንተናውም ጠጕር ለብሶ ነበር፤ ስሙም ዔሳው ተባለ።,ወወፅአ ወልዳ ዘበኵራ ወቀይሕ ኵለንታሁ ከመ ጽጌ ረዳ ወጸጓር ወሰመየቶ ስሞ ዔሳው ።,"And the first came out red, all over like an hairy garment; and they called his name Esau." +ከዚያም በኋላ ወንድሙ ወጣ፥ በእጁም የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር፤ ስሙም ያዕቆብ ተባለ። እርስዋ ልጆችን በወለደቻቸው ጊዜ ይስሐቅ ስድሳ ዓመት ሆኖት ነበር።,ወእምድኅሬሁ ወፅአ እኁሁ ወይእኅዝ በእዴሁ ሰኰና ዔሳው ወሰመየቶ ያዕቆብ ወስሳ ዓመቱ ለይስሐቅ አመ ወለደቶሙ ርብቃ ለዔሳው ወለያዕቆብ ።,"And after that came his brother out, and his hand took hold on Esau's heel; and his name was called Jacob: and Isaac was threescore years old when she bare them." +ብላቴኖቹም አደጉ፤ ዔሳውም አደን የሚያውቅ የበረሃ ሰው ሆነ፤ ያዕቆብ ግን ጭምት ሰው ነበረ፥ በድንኳንም ይቀመጥ ነበር።,ወልህቁ ወኮኑ ወራዙተ ወኮነ ዔሳው ብእሴ ሐቅል ነዓዌ ወያዕቆብሰ ሕሡም ራእዩ ወይነብር ውስተ ቤት ።,"And the boys grew: and Esau was a cunning hunter, a man of the field; and Jacob was a plain man, dwelling in tents." +ይስሐቅም ዔሳውን ይወድ ነበር፥ ካደነው ይበላ ነበርና፤ ርብቃ ግን ያዕቆብን ትወድ ነበረች።,ወአፍቀሮ ይስሐቅ ለዔሳው ወልዱ እስመ ዘውእቱ ነዐወ ይሴሰይ ወርብቃሰ ታፈቅሮ ለያዕቆብ ።,"And Isaac loved Esau, because he did eat of his venison: but Rebekah loved Jacob." +ያዕቆብም ወጥ ሠራ፤ ዔሳውም ደክሞ ከበረሃ ገባ፤,ወአብሰለት ሎቱ ለያዕቆብ ወልዳ ትብሲለ ወመጽአ ዔሳው እምሐቅል ።,"And Jacob sod pottage: and Esau came from the field, and he was faint:" +ዔሳውም ያዕቆብን። ከዚህ ከቀዩ ወጥ አብላኝ፥ እኔ እጅግ ደክሜአለሁና አለው፤ ስለዚህ ስሙ ኤዶም ተባለ።,ወይቤሎ ዔሳው ለያዕቆብ አብልዐኒ እምነ ትብሲልከ እስመ ደከምኩ ጥቀ ወበእንተ ዝንቱ ተሰምየ ስሞ ኤዶም ።,"And Esau said to Jacob, Feed me, I pray thee, with that same red pottage; for I am faint: therefore was his name called Edom." +ያዕቆብም። በመጀመሪያ ብኵርናህን ሽጥልኝ አለው።,ወይቤሎ ያዕቆብ ለዔሳው አግብእኬ ሊተ በኵረከ ።,"And Jacob said, Sell me this day thy birthright." +ዔሳውም። እነሆ፥ እኔ ልሞት ነኝ፤ ይህች ብኵርና ለምኔ ናት? አለ ።,ወይቤ ዔሳው ናሁ እመውት ለምንት እንከ ሊተ ከዊነ በኵር ።,"And Esau said, Behold, I am at the point to die: and what profit shall this birthright do to me?" +ያዕቆብም። እስኪ በመጀመሪያ ማልልኝ አለው። ማለለትም፤ ብኵርናውንም ለያዕቆብ ሸጠ።,ወይቤሎ ያዕቆብ መሐልኬ ሊተ ዮም ከመ ታግብእ ሊተ በኵረከ ወመሐለ ሎቱ ዔሳው ወአግብአ ሎቱ ለያዕቆብ ከዊነ በኵር ።,"And Jacob said, Swear to me this day; and he sware unto him: and he sold his birthright unto Jacob." +ያዕቆብም ለዔሳው እንጀራና የምስር ወጥ ሰጠው፤ በላ፥ ጠጣ፥ ተነሥቶም ሄደ፤ እንዲሁም ዔሳው ብኵርናውን አቃለላት።,ወወሀቦ ያዕቆብ ለዔሳው ኅብስተ ወትብሲለ ብርስን ወበልዐ ወሰትየ ወተንሥአ ወሖረ ።,"Then Jacob gave Esau bread and pottage of lentiles; and he did eat and drink, and rose up, and went his way: thus Esau despised his birthright." +ሁለቱም መላእክት በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ገቡ፤ ሎጥም በሰዶም በር ተቀምጦ ነበር። ሎጥም ባያቸው ጊዜ ሊቀበላቸው ተነሣ፤ ፊቱንም ደፍቶ ወደ ምድር ሰገደ፥ አላቸውም።,ወመጽኡ እልክቱ ክልኤቱ መላእክት ውስተ ሶዶም ፍና ሰርክ ወሎጥሰ ሀሎ ይነብር ውስተ አንቀጸ ሶዶም ወሶበ ርእዮሙ ተንሥአ ወተቀበሎሙ ወሰገደ ሎሙ ።,And there came two angels to Sodom at even; and Lot sat in the gate of Sodom: and Lot seeing them rose up to meet them; and he bowed himself with his face toward the ground; +ጌቶቼ ሆይ፥ ወደ ባሪያችሁ ቤት አቅኑ፥ ከዚያም እደሩ፥ እግራችሁንም ታጠቡ፤ ነገ ማልዳችሁም መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ። እነርሱም። በአደባባዩ እናድራለን እንጂ፥ አይሆንም አሉት።,ወይቤሎሙ አጋእስትየ ገሐሡ ኀበ ቤተ ገብርክሙ ወኅድሩ ወተኀፀቡ እገሪክሙ ወትጊሡ ወትሑሩ ፍኖተክሙ ወይቤልዎ አልቦ ፤ ነኀድር ውስተ መርሕብኒ ።,"And he said, Behold now, my lords, turn in, I pray you, into your servant's house, and tarry all night, and wash your feet, and ye shall rise up early, and go on your ways. And they said, Nay; but we will abide in the street all night." +እጅግም ዘበዘባቸው፤ ወደ እርሱም አቀኑ፥ ወደ ቤቱም ገቡ፤ ማዕድ አቀረበላቸው፥ ቂጣንም ጋገረ እነርሱም በሉ።,ወሰገደ ሎሙ በገጹ ወአገበሮሙ ወግሕሡ ኀቤሁ ወቦኡ ውስተ ቤቱ ወገብረ ሎሙ ዳፍንተ ናእተ ወአስተዮሙ ወበልዑ ።,"And he pressed upon them greatly; and they turned in unto him, and entered into his house; and he made them a feast, and did bake unleavened bread, and they did eat." +ገናም ሳይተኙ የዚያች ከተማ የሰዶም ሰዎች፥ ከብላቴናው ጀምሮ እስከ ሽማግሌው ድረስ በየስፍራው ያለው ሕዝብ ሁሉ፥ ቤቱን ከበቡት።,ወእንበለ ይስክቡ ሰብኣ ለይእቲ ሀገር ዐገትዋ ለቤቶሙ ኵሉ ሕዝቦሙ ኅቡረ ንኡሶሙ ወዐቢዮሙ ።,"But before they lay down, the men of the city, even the men of Sodom, compassed the house round, both old and young, all the people from every quarter:" +ሎጥንም ጠርተው እንዲህ አሉት። በዚህ ሌሊት ወደ ቤትህ የገቡት ሰዎች ወዴት ናቸው? እናውቃቸው ዘንድ ወደ እኛ አውጣቸው።,ወጸውዕዎ ለሎጥ ወይቤልዎ አይቴ እሙንቱ ዕደው እለ ቦኡ ኀቤከ ሌሊተ አውጽኦሙ ኀቤነ ከመ ንግበሮሙ ።,"And they called unto Lot, and said unto him, Where are the men which came in to thee this night? bring them out unto us, that we may know them." +ሎጥም ወደ እነርሱ ወደ ደጅ ወጣ መዝጊያውንም በኋላው ዘጋው፤,ወወፅአ ኀቤሆሙ ሎጥ ኀበ ኆኅት ቅድሜሆሙ ወዐጸወ ኆኅተ እምድኅሬሁ ።,"And Lot went out at the door unto them, and shut the door after him," +እንዲህም አለ። ወንድሞቼ ሆይ፥ ይህን ክፉ ነገር አታድርጉ፤,ወይቤሎሙ ሐሰ ለክሙ አኀዊየ ኢታሕሥሙ ላዕለ እሉ ።,"And said, I pray you, brethren, do not so wickedly." +እነሆ፥ ወንድን ያላወቁ ሁለት ሴቶች ልጆች አሉኝ፤ እነርሱን ላውጣላችሁ፥ እንደ ወደዳችሁም አድርጓቸው፤ በእነዚህ ሰዎች ብቻ ምንም አታድርጉ፥ እነርሱ በጣራዬ ጥላ ሥር ገብተዋልና።,ናሁ ብየ ክልኤ አዋልደ እለ ኢያአምራ ብእሴ ወአውፅኦን ሎሙ ወይቤሎሙ ነዮን ወግበርዎን ዘከመ ይኤድመክሙ ወባሕቱ ላዕለ እሉ ዕደው ኢትግበሩ ምንተኒ ዐመፃ እለ ቦኡ ታሕተ ጽላሎተ ቤትየ ።,"Behold now, I have two daughters which have not known man; let me, I pray you, bring them out unto you, and do ye to them as is good in your eyes: only unto these men do nothing; for therefore came they under the shadow of my roof." +እነርሱም። ወዲያ ሂድ አሉት። ደግሞም እንዲህ አሉ። ይህ ሰው በእንግድነት ለመኖር መጣ፥ ፍርዱንም ይፈርድ ዘንድ ይፈልጋል፤ አሁን በአንተ ከእነርሱ ይልቅ ክፉ እናደርግብሃለን። ሎጥንም እጅግ ተጋፉት፥ የደጁንም መዝጊያ ለመስበር ቀረቡ።,ወይቤልዎ ሑር ከሐክ ቦእከ ከመ ትኅድር ወአኮ ከመ ትኰንነነ ወይእዜኒ ኪያከ ንሣቂ ፈድፋደ እምነ እልክቱ ወተኀየልዎ ለውእቱ ብእሲ ፈድፋደ ወቀርቡ ከመ ይስብርዋ ለኆኅት ።,"And they said, Stand back. And they said again, This one fellow came in to sojourn, and he will needs be a judge: now will we deal worse with thee, than with them. And they pressed sore upon the man, even Lot, and came near to break the door." +ሁለቱም ሰዎች እጃቸውን ዘርግተው ሎጥን ወደ እነርሱ ዘንድ ወደ ቤት አገቡት መዝጊያውንም ዘጉት።,ወአውጽኡ እደዊሆሙ እልክቱ ዕደው ወሰሐብዎ ለሎጥ ወአብእዎ ኀቤሆሙ ውስተ ቤተ ወዐጸዉ ኆኅተ ።,"But the men put forth their hand, and pulled Lot into the house to them, and shut to the door." +በቤቱ ደጃፍ የነበሩትንም ሰዎች ከታናሻቸው ጀምሮ እስከ ታለቃቸው ድረስ አሳወሩአቸው፤ ደጃፉንም ለማግኘት ሲፈልጉ ደከሙ።,ወለእልክቱሰ ዕደው እለ ሀለው ቅድመ ኆኅቱ ለውእቱ ቤት አዕወርዎሙ አዕይንቲሆሙ ለንኡሶሙ ወለዐቢዮሙ ወሰርሑ እንዘ የኀሥሥዎ ለውእቱ ኆኅት ወኀጥእዎ ።,"And they smote the men that were at the door of the house with blindness, both small and great: so that they wearied themselves to find the door." +ሁለቱም ሰዎች ሎጥን አሉት። ከዚህ ሌላ ማን አለህ? አማችም ቢሆን ወንድ ልጅም ቢሆን ወይም ሴት ልጅ ብትሆን በከተማይቱ ያለህን ሁሉ ከዚህ ስፍራ አስወጣቸው፤,ወይቤልዎ ለሎጥ ቦኑ ዘብከ ታእኃ በዝየ አው ታሕማ ወእመሂ ደቀ ወአዋልደ ወለእመቦ ዘብከ ዐርከ ዘታአምር ውስተዝ ሀገር አውፅኦሙ እምነ ዝንቱ መካን ።,"And the men said unto Lot, Hast thou here any besides? son in law, and thy sons, and thy daughters, and whatsoever thou hast in the city, bring them out of this place:" +እኛ ይህን ስፍራ እናጠፋለንና፥ ጩኸታቸው በእግዚአብሔር ፊት ትልቅ ሆኖአልና፤ እናጠፋውም ዘንድ እግዚአብሔር ሰድዶናል።,እስመ ናማስኖ ንሕነ ለዝንቱ መካን እስመ ዐብየ ገዓሮሙ ቅድመ እግዚአብሔር ወፈነወነ ከመ ንደምስሶ ።,"For we will destroy this place, because the cry of them is waxen great before the face of the LORD; and the LORD hath sent us to destroy it." +ሎጥም ወጣ፥ ልጆቹን ለሚያገቡት ለአማቾቹም ነገራቸው፥ አላቸውም። ተነሡ፤ ከዚህ ስፍራ ውጡ፤ እግዚአብሔር ይህችን ከተማ ያጠፋልና። ለአማቾቹ ግን የሚያፌዝባቸው መሰላቸው።,ወወፅአ ሎጥ ኀበ ተሕማሁ እለ ነሥእዎን ለክልኤሆን አዋልዲሁ ወይቤሎሙ ተንሥኡ ወፃኡ እምነ ዝንቱ ሀገር እስመ ይደመስሶ እግዚአብሔር ለዝንቱ ሀገር ወመስሎሙ ለታሕማሁ ከመ ዘበስላቅ ይቤሎሙ ።,"And Lot went out, and spake unto his sons in law, which married his daughters, and said, Up, get you out of this place; for the LORD will destroy this city. But he seemed as one that mocked unto his sons in law." +ጎህም በቀደደ ጊዜ መላእክት ሎጥን። ተነሣ፥ ሚስትህንና ከዚህ ያሉትን ሁለቱን ሴቶች ልጆችህን ውሰድ፤ በከተማይቱ ኃጢአት እንዳትጠፋ እያሉ ያስቸኵሉት ነበር።,ወሶበ ኮነ አፈ ጽባሕ አኀዙ ያጐጕእዎ ለሎጥ መላእክት ወይቤልዎ ተንሥእ ወንሣእ ክልኤሆን አዋልዲከ ወብእሲተከ ወፃእ ከመ አንተኒ ኢትሙት በኀጢአቶሙ ለዝንቱ ሀገር ።,"And when the morning arose, then the angels hastened Lot, saying, Arise, take thy wife, and thy two daughters, which are here; lest thou be consumed in the iniquity of the city." +እርሱም በዘገየ ጊዜ እግዚአብሔር ስላዘነለት እነዚያ ሰዎች የእርሱን እጅ የሚስቱንም እጅ የሁለቱን የሴቶች ልጆቹንም እጅ ይዘው አወጡትና በከተማይቱ ውጭ አስቀመጡት።,ወአኀዝዎ በእዴሁ እልክቱ ዕደው ወበእደወ ብእሲቱ ወክልኤሆን አዋልዲሁ እስመ ምሕኮሙ እግዚአብሔር ።,"And while he lingered, the men laid hold upon his hand, and upon the hand of his wife, and upon the hand of his two daughters; the LORD being merciful unto him: and they brought him forth, and set him without the city." +ወደ ሜዳም ካወጡአቸው በኋላ እንዲህ አለው። ራስህን አድን፤ ወደ ኋላህ አትይ፥ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ።,ወይቤልዎ ሶበ አውጽእዎ አፍአ ደኀን ወአድኅን ነፍሰከ ወኢትነጽር ድኅሬከ ወኢትቁም ውስተ አድያሚሃ ፤ ውስተ ደብራ አድኅን ርእሰከ ከመ ኢትርከብከ ለከኒ እኪት ።,"And it came to pass, when they had brought them forth abroad, that he said, Escape for thy life; look not behind thee, neither stay thou in all the plain; escape to the mountain, lest thou be consumed." +ሎጥም፤ አላቸው። ጌቶቼ ሆይ፥ እንዲህስ አይሁን፤,ወይቤሎሙ ሎጥ ብቍዑኒ አጋእስትየ ፤,"And Lot said unto them, Oh, not so, my Lord:" +እነሆ ባሪያህ በፊትህ ሞገስን አግኝቶአል፥ ነፍሴን ለማዳን ያደረግህልኝን ምሕረትህንም አብዝተሃል፤ ክፉ እንዳያገኘኝና እንዳልሞት ወደ ተራራ ሸሽቼ አመልጥ ዘንድ አልችልም፤,እስመ ረከብኩ ምሕረተ ቅድሜከ ወአዕበይካ ለምሕረትከ ምስሌየ ከመ ታሕይዋ ለነፍስየ አንሰ ኢይክል አድኅኖ ርእስየ ውስተ ደብር ከመ ኢትርከበኒ እኪት ወእመውት ።,"Behold now, thy servant hath found grace in thy sight, and thou hast magnified thy mercy, which thou hast shewed unto me in saving my life; and I cannot escape to the mountain, lest some evil take me, and I die:" +እነሆ ይህች ከተማ ወደ እርስዋ ሸሽቶ ለማምለጥ ቅርብ ናት፥ እርስዋም ትንሽ ናት፤ ነፍሴን ለማዳን ወደ እርስዋ ሸሽቼ ላምልጥ፤ እርስዋ ትንሽ ከተማ አይደለችምን?,ወናሁ ዛቲ ሀገር ቅርብት ይእቲ ወንስቲት እሩጽ ህየ ወኣድኅን ርእስየ ወኢኮነት ንስቲተ እምከመ ድኅነት ነፍስየ ።,"Behold now, this city is near to flee unto, and it is a little one: Oh, let me escape thither, (is it not a little one?) and my soul shall live." +እርሱም አለው። የተናገርሃትን ከተማ እንዳላጠፋት እነሆ በዚህ ነገር የለመንኸኝን ተቀብዬሃለሁ፤,ወይቤሎ ናሁ አድኀንክዎ ለገጽከ ወበከመ ትቤ ኢይገፈትኣ ለይእቲ ሀገር እንተ በእንቲአሃ ነበብከኒ ።,"And he said unto him, See, I have accepted thee concerning this thing also, that I will not overthrow this city, for the which thou hast spoken." +በቶሎ ወደዚያ ሸሽትህ አምልጥ፤ ወደዚያ እስክትደርስ ድረስ ምንም አደርግ ዘንድ አልችልምና። ስለዚህም የዚያች ከተማ ስም ዞዓር ተባለ።,አፍጥን እንከ ወአድኅን ርእሰከ በህየ ወበእንተ ዝንቱ ተሰምየት ይእቲ ሀገር ሴጎር ።,"Haste thee, escape thither; for I cannot do any thing till thou be come thither. Therefore the name of the city was called Zoar." +ሎጥ ወደ ዞዓር በገባ ጊዜ ፀሐይ በምድር ላይ ወጣች።,ወአዝነመ እግዚአብሔር ላዕለ ሶዶም ወጎሞር እሳተ ወትየ እምኀበ እግዚአብሔር እምሰማይ ።,The sun was risen upon the earth when Lot entered into Zoar. +እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ፤,ወገፍትኦን ለእማንቱ አህጉር ወለአድያሚሆን ምስለ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ውስተ አህጉሪሁ ወለዘርአ ምድሮሙ ።,Then the LORD rained upon Sodom and upon Gomorrah brimstone and fire from the LORD out of heaven; +እነዚያንም ከተሞች፥ በዙሪያቸው ያለውንም ሁሉ፥ በከተሞቹም የሚኖሩትን ሁሉ፥ የምድሩንም ቡቃያ ሁሉ ገለበጠ።,ወነጸረት ብእሲተ ሎጥ ድኅሬሃ ወኮነት ሐውልተ ጼው ።,"And he overthrew those cities, and all the plain, and all the inhabitants of the cities, and that which grew upon the ground." +የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፥ የጨው ሐውልትም ሆነች።,ወጌሠ አብርሃም ውስተ ዝኩ መካን በኀበ ቆመ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"But his wife looked back from behind him, and she became a pillar of salt." +አብርሃምም በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ ወደ ነበረበት ስፍራ ለመሄድ ማልዶ ተነሣ፤,ወነጸረ ላዕለ ገጸ ሶዶም ወጎሞር ወላዕለ ኵሉ አድያሚሃ ወሶበ ይሬኢ ወናሁ የዐርግ ነድ እምነ ምድር ከመ ጢሰ እቶን ።,And Abraham gat up early in the morning to the place where he stood before the LORD: +ወደ ሰዶምና ወደ ገሞራ በዚያች አገር ወዳለውም ምድር ሁሉ ተመለከተ፤ እነሆም የአገሪቱ ጢስ እንደ እቶን ጢስ ሲነሣ አየ።,ወኮነ ሶበ ደምሰሶን ለኵሉ አህጉር ወለኵሉ አድያሚሃ ወተዘከሮ እግዚአብሔር ለአብርሃም ወአውፅኦ ለሎጥ እማእከለ ሙስና ወሶበ ደምሰሶን እግዚአብሔር ለእማንቱ እለ ውስቴቶን የኅድር ።,"And he looked toward Sodom and Gomorrah, and toward all the land of the plain, and beheld, and, lo, the smoke of the country went up as the smoke of a furnace." +እግዚአብሔርም እነዚያን የአገር ከተሞች ባጠፋ ጊዜ አብርሃምን አሰበው፤ ሎጥ ተቀምጦበት የነበረውንም ከተማ ባጠፋ ጊዜ ከዚያ ጥፋት መካከል ሎጥን አወጣው።,ወዐርገ ሎጥ እምነ ሴጎር ውስተ ደብር ጐየ ሎጥ ውእቱ ወክልኤ አዋልዲሁ ምስሌሁ እስመ ፈርሀ ነቢረ ውስተ ሴጎር ወነበረ ውስተ በአት ውእቱ ወክልኤ አዋልዲሁ ።,"And it came to pass, when God destroyed the cities of the plain, that God remembered Abraham, and sent Lot out of the midst of the overthrow, when he overthrew the cities in the which Lot dwelt." +ሎጥም ከዞዓር ወጣ፤ በዞዓር ይቀመጥ ዘንድ ስለ ፈራም ከሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ጋር በተራራ ተቀመጠ፤ በዋሻም ከሁለቱ ሴቶች ልጆቹ ጋር ተቀመጠ።,ወትቤላ እንተ ትልህቅ ለእንተ ትንእስ ናሁ አቡነ አረጋይ ውእቱ ወአልቦ ሰብእ ዘይበውእ ኀቤነ ከመ ይትዋለድ ውስተ ኵሉ ምድር ።,"And Lot went up out of Zoar, and dwelt in the mountain, and his two daughters with him; for he feared to dwell in Zoar: and he dwelt in a cave, he and his two daughters." +ታላቂቱም ታናሺቱን አለቻት። አባታችን ሸመገለ፥ በምድርም ሁሉ እንዳለው ልማድ ሊገናኘን የሚችል ሰው ከምድር ላይ የለም፤,ንዒ ናስትዮ ወይነ ለአቡነ ወንስክብ ኀቤሁ ወናቅም ዘርአ እምነ አቡነ ።,"And the firstborn said unto the younger, Our father is old, and there is not a man in the earth to come in unto us after the manner of all the earth:" +ነዪ አባታቻንንም የወይን ጠጅ እናጠጣውና ከእርሱ ጋር እንተኛ፥ ከአባታችንም ዘር እናስቀር።,ወአስተያሁ ወይነ ለአቡሆን ወበይእቲ ሌሊት ወቦአት እንተ ትልህቀ ወሰከበት ምስሌሁ ለአቡሃ በይእቲ ሌሊት ወኢያእመረ በሰኪቦታ ወበተንሥኦታ ።,"Come, let us make our father drink wine, and we will lie with him, that we may preserve seed of our father." +በዚያችም ሌሊት አባታቸውን የወይን ጠጅ አጠጡት፤ ታላቂቱም ገባች፥ ከአባትዋም ጋር ተኛች፤ እርሱም ስትተኛና ስትነሣ አላወቀም።,ወእምዝ ትቤላ እንተ ትልህቅ ለእንተ ትንእስ ናሁ ሰከብኩ ምስለ አቡነ ትማልም ናስትዮ ካዕበ ወይነ ወስክቢ ምስሌሁ በዛቲ ሌሊት ወናቅም ዘርአ እምአቡነ ።,"And they made their father drink wine that night: and the firstborn went in, and lay with her father; and he perceived not when she lay down, nor when she arose." +በነጋውም ታላቂቱ ታናሺቱን አለቻት። እነሆ ትናንት ከአባቴ ጋር ተኛሁ፤ ዛሬ ሌሊት ደግሞ የወይን ጠጅ እናጠጣው አንቺም ግቢና ከእርሱ ጋር ተኚ፥ ከአባታችንም ዘር እናስቀር።,ወአስተያሁ ወይነ በይእቲ ሌሊት ወቦአት እንተ ትንእስ ወሰከበት ምስለ አቡሃ ወኢያእመረ በሰኪቦታ ወበተንሥኦታ ።,"And it came to pass on the morrow, that the firstborn said unto the younger, Behold, I lay yesternight with my father: let us make him drink wine this night also; and go thou in, and lie with him, that we may preserve seed of our father." +አባታቸውንም በዚያች ሌሊት ደግሞ የወይን ጠጅ አጠጡት፤ ታናሺቱም ገብታ ከእርሱ ጋር ተኛች፤ እርሱም ስትተኛና ስትነሣ አላወቀም።,ወፀንሳ ክልኤሆን አዋልዲሁ ለሎጥ እምአቡሆን ።,"And they made their father drink wine that night also: and the younger arose, and lay with him; and he perceived not when she lay down, nor when she arose." +የሎጥም ሁለቱ ሴቶች ልጆች ከአባታቸው ፀነሱ።,ወወለደት እንተ ትልህቅ ወልደ ወሰመየቶ ስሞ ሞአብ ዘእምአቡየ ብሂል ወውእቱ ኮነ አቡሆሙ ለሞአቢያን እስከ ዛቲ ዕለት ።,Thus were both the daughters of Lot with child by their father. +ታላቂቱም ወንድ ልጅ ወለደች ስሙንም ሞዓብ ብላ ጠራችው፤ እርሱም እስከ ዛሬ የሞዓባውያን አባት ነው።,ወወለደት እንተ ትንእስኒ ወልደ ወሰመየቶ ዐሞን እንዘ ትብል ደቂቀ ዘመድየ ወውእቱ አቡሆሙ ለዐማኒጦን እስከ ዮም ።,"And the firstborn bare a son, and called his name Moab: the same is the father of the Moabites unto this day." +በቀትርም ጊዜ እርሱ በድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር በመምሬ የአድባር ዛፍ ተገለጠለት።,ወአስተርአዮ እግዚአብሔር ለአብርሃም በኀበ ዕፀ ምንባሬ እንዘ ይነብር ኀበ ኆኅተ ሐይመት ቀትረ ።,And the LORD appeared unto him in the plains of Mamre: and he sat in the tent door in the heat of the day; +ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው አየ፤ ባያቸውም ጊዜ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ፥ ወደ ምድርም ሰገደ፥ እንዲህም አለ።,ወሶበ አልዐለ አዕይንቲሁ ወነጸረ ወናሁ ሠለስቱ ዕደው ይቀውሙ መልዕልቴሁ ወርእየ ወሮጸ ለተቀብሎቶም እምኆኅተ ሐይመት ወሰገደ ውስተ ምድር ።,"And he lift up his eyes and looked, and, lo, three men stood by him: and when he saw them, he ran to meet them from the tent door, and bowed himself toward the ground," +አቤቱ፥ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ ባሪያህን አትለፈኝ ብዬ እለምናለሁ፤,ወይቤሎሙ አጋእስትየ እመ ረከብኩ ሞገሰ በቅድመ አዕይንቲክሙ ፤,"And said, My Lord, if now I have found favour in thy sight, pass not away, I pray thee, from thy servant:" +ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ፥ እግራችሁን ታጠቡ፥ ከዚህችም ዛፍ በታች ዕረፉ፤,ናምጽእ ማየ ወንኅፅብ እገሪክሙ ወታጽልሉ ታሕተ ዕፅ ።,"Let a little water, I pray you, be fetched, and wash your feet, and rest yourselves under the tree:" +ቍራሽ እንጀራም ላምጣላችሁ፥ ልባችሁንም ደግፋ ከዚያም በኋላ ትሄዳላችሁ፤ ስለዚህ ወደ ባሪያችሁ መጥታችኋልና። እነርሱም። እንዳልህ አድርግ አሉት።,ወናምጽእ ኅብስተ ወትብልዑ ወእምዝ ትሑሩ ኀበ ሐለይክሙ እምከመ ግሕሥክሙ ኀበ ገብርክሙ ወይቤልዎ ግበር ከማሁ በከመ ትቤ ።,"And I will fetch a morsel of bread, and comfort ye your hearts; after that ye shall pass on: for therefore are ye come to your servant. And they said, So do, as thou hast said." +አብርሃምም ወደ ድንኳን ወደ ሣራ ዘንድ ፈጥኖ ገባና። ሦስት መስፈሪያ የተሰለቀ ዱቄት ፈጥነሽ አዘጋጂ፥ ለውሺውም፥ እንጎቻም አድርጊ አላት።,ወሮጸ አብርሃም ኀበ ሳራ ብእሲቱ ውስተ ሐይመታ ወይቤላ አፍጥኒ ወአብሕኢ ሠለስተ መሣልሰ ስንዳሌ ወግበሪ ደፍንተ ።,"And Abraham hastened into the tent unto Sarah, and said, Make ready quickly three measures of fine meal, knead it, and make cakes upon the hearth." +አብርሃምም ወደ ላሞቹ ሮጠ፥ እጅግ የሰባም ታናሽ ጥጃ ያዘና ለብላቴናው ሰጠው፥ ያዘጋጅም ዘንድ ተቻኰለ።,ወሮጸ አብርሃም ኀበ አልህምት ወነሥአ አሐደ ላህመ ንኡሰ ወሠናየ ወወሀቦ ለቍልዔሁ ወአፍጠነ ገቢሮቶ ።,"And Abraham ran unto the herd, and fetcht a calf tender and good, and gave it unto a young man; and he hasted to dress it." +እርጎና ወተትም ያዘጋጀውንም ጥጃ አመጣ፥ በፊታቸውም አቀረበው፤ እርሱም ከዛፉ በታች በፊታቸው ቆሞ ነበር፥ እነርሱም በሉ።,ወአምጽአ ዕቋነ ወመዓረ ወውእተ ላህመ ዘገብረ ወአቅረበ ሎሙ ወበልዑ ወውእቱሰ ይቀውም ኀበ ዕፅ ወይሜጥዎሙ ።,"And he took butter, and milk, and the calf which he had dressed, and set it before them; and he stood by them under the tree, and they did eat." +እነርሱም። ሚስትህ ሣራ ወዴት ናት? አሉት። እርሱም። በድንኳኑ ውስጥ ናት አላቸው።,ወይቤልዎ አይቴ ሳራ ብእሲትከ ወይቤሎሙ ነያ ውስተ ሐይመት ።,"And they said unto him, Where is Sarah thy wife? And he said, Behold, in the tent." +እርሱም። የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ በእውነት እመለሳለሁ፤ ሚስትህ ሣራም ልጅን ታገኛለች አለ። ሣራም በድንኳን ደጃፍ በስተ ኋላው ሳለች ይህንን ሰማች።,ወይቤሎ ሶበ ገበእኩ እመጽእ ኀቤከ ዓመ ከመ ዮም ትረክብ ሳራ ውሉደ ወሰምዐት ሳራ እንዘ ትቀውም ኀበ ኆኅት እንዘ ሀለወት ድኅሬሁ ።,"And he said, I will certainly return unto thee according to the time of life; and, lo, Sarah thy wife shall have a son. And Sarah heard it in the tent door, which was behind him." +አብርሃምና ሣራም በዕድሜአቸው ሸምግለው ፈጽመው አርጅተው ነበር፤ በሴቶች የሚሆነውም ልማድ ከሣራ ተቋርጦ ነበር።,ወአብርሃምሰ ወሳራ ልህቁ ጥቀ ወኀለፈ መዋዕሊሆሙ ወኀደጋ ለሳራሂ ትክቶ አንስት ።,Now Abraham and Sarah were old and well stricken in age; and it ceased to be with Sarah after the manner of women. +ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? ጌታዬም ፈጽሞ ሸምግሎአል።,ወሠሐቀት ሳራ በባሕቲታ እስመ ትቤ በልባ ዓዲየኑ እስከ ይእዜ ወእግዚእየኒ ልህቀ ።,"Therefore Sarah laughed within herself, saying, After I am waxed old shall I have pleasure, my lord being old also?" +እግዚአብሔርም አብር��ምን አለው። ካረጀሁ በኋላ በውኑ እወልዳለሁን? ስትል ሣራ ለምን ሳቀች?,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለአብርሃም ምንት አሥሐቃ ለሳራ በባሕቲታ እስመ ትቤ ዓዲየኑ እስከ ይእዜ ወእግዚእየኒ ልህቀ ወአማንኑ እወልድ ወናሁ ረሣእኩ አንሰ ።,"And the LORD said unto Abraham, Wherefore did Sarah laugh, saying, Shall I of a surety bear a child, which am old?" +በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን? የዛሬ ዓመት እንደ ዛሬው ጊዜ ወደ አንተ እመለሳለሁ፤ ሣራም ልጅን ታገኛለች።,ቦኑ ነገር ዘይሰአኖ ለእግዚአብሔር በዝንቱ ጊዜ ሶበ ገባእኩ ኀቤከ ትረክብ ሳራ ውሉደ ።,"Is any thing too hard for the LORD? At the time appointed I will return unto thee, according to the time of life, and Sarah shall have a son." +ሣራም ስለ ፈራች። አልሳቅሁም ስትል ካደች። እርሱም። አይደለም፥ ሳቅሽ እንጂ አላት።,ወክህደት ሳራ እንዘ ትብል ኢሠሐቁ እስመ ፈርሀት ወይቤላ አልቦ ፤ ሠሐቂ ።,"Then Sarah denied, saying, I laughed not; for she was afraid. And he said, Nay; but thou didst laugh." +ሰዎቹም ከዚያ ተነሥተው ወደ ሰዶም አቀኑ፤ አብርሃምም ሊሸኛቸው አብሮአቸው ሄደ።,ወተንሥኡ እልክቱ ክልኤቱ ዕደው እምህየ ወአንጸሩ መንገለ ሶዶም ወጎሞራ ወሖረ አብርሃም ምስሌሆሙ ይፈንዎሙ ።,"And the men rose up from thence, and looked toward Sodom: and Abraham went with them to bring them on the way." +እግዚአብሔርም አለ። እኔ የማደርገውን ከአብርሃም እሰውራለሁን?,ወይቤ እግዚእ ኢየኀብእ እምነ ቍልዔየ አብርሃም ዘእገብር አነ ።,"And the LORD said, Shall I hide from Abraham that thing which I do;" +አብርሃም በእውነት ታላቅና ብርቱ ሕዝብ ይሆናልና፥ የምድር አሕዛብም ሁሉ በእርሱ ይባረካሉና።,እስመ ሕዝበ ዐቢየ ይከውን አብርሃም ወብዙኀ ወይትባረኩ በእንቲአሁ ኵሎሙ አሕዛበ ምድር ።,"Seeing that Abraham shall surely become a great and mighty nation, and all the nations of the earth shall be blessed in him?" +ጽድቅንና ፍርድን በማድረግ የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ልጆቹንና ከእርሱ በኋላ ቤቱን እንዲያዝዝ አውቃለሁና፤ ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ያመጣ ዘንድ ነው።,እስመ ኣአምር ከመ ሀለዎ ለአብርሃም የአዝዞሙ ለደቂቁ ወለቤቱ ወያዕቅቦሙ ፍናዊሁ ለእግዚአብሔር ወይግበሩ ምጽዋተ ወፍትሐ ከመ ይግበር ሎሙ እግዚአብሔር ለአብርሃም ኵሎ ዘይቤሎ ።,"For I know him, that he will command his children and his household after him, and they shall keep the way of the LORD, to do justice and judgment; that the LORD may bring upon Abraham that which he hath spoken of him." +እግዚአብሔርም አለ። የሰዶምና የገሞራ ጩኸት እጅግ በዝቶአልና፥ ኃጢአታቸውም እጅግ ከብዳለችና፥,ወይቤሎ እግዚአብሔር ጽራሖሙ ለሶዶም ወለጎሞራ በዝኀ ወኀጣውኢሆሙኒ ዐብየት ጥቀ ።,"And the LORD said, Because the cry of Sodom and Gomorrah is great, and because their sin is very grievous;" +እንግዲህስ ወደ እኔ እንደ መጣች እንደ ጩኸትዋ አድርገው እንደ ሆነ ወርጄ አያለሁ፤ እንዲሁም ባይሆን አውቃለሁ።,ወእረድ እንከሰ ወእርአይ ለእመ በከመ ጽራኆሙ እንተ ትመጽእ ኀቤየ ይፌጽምዋ ወእመ አኮሰ ኣአምር ።,"I will go down now, and see whether they have done altogether according to the cry of it, which is come unto me; and if not, I will know." +ሰዎቹም ከዚያ ፊታቸውን አቀኑ፥ ወደ ሰዶምም ሄዱ፤ አብርሃም ግን በእግዚአብሔር ፊት ገና ቆሞ ነበር።,ወሶበ ተመይጡ እምህየ እልክቱ ዕደው መጽኡ ውስተ ሶዶም ወጎሞር ወአብርሃምሰ ሀሎ ዓዲ ይቀውም ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the men turned their faces from thence, and went toward Sodom: but Abraham stood yet before the LORD." +አብርሃምም ቀረበ አለም። በውኑ ጻድቁን ከኃጢአተኛ ጋር ታጠፋለህን?,ወቀርበ አብርሃም ወይቤ ኢታማስን እግዚኦ ጻድቃነ ምስለ ኃጥኣን ወኢይኩን ጸድቅ ከመ ኃጥእ ።,"And Abraham drew near, and said, Wilt thou also destroy the righteous with the wicked?" +አምሳ ጻድቃን በከተማይቱ ውስጥ ቢገኙ በውኑ ሁሉን ታጠፋለ���ን? ከተማይቱንስ በእርስዋ ስለሚገኙ አምሳ ጻድቃን አትምርምን?,ለእመ ሀለዉ ኀምሳ ጻድቃን ውስተ ሀገር ታማስኖሙኑ ወኢታሐዩኑ በእንተ ፶ጻድቃን ኵሎ ብሔረ ።,Peradventure there be fifty righteous within the city: wilt thou also destroy and not spare the place for the fifty righteous that are therein? +ይህ ከአንተ ይራቅ፤ ጻድቁን ከኃጢአተኛ ጋር ትገድል ዘንድ፥ ጻድቁም እንደ ኃጢአተኛ ይሆን ዘንድ፥ እንደዚህ ያለው አድራጎት ከአንተ ይራቅ። የምድር ሁሉ ፈራጅ በቅን ፍርድ አይፈርድምን?,ሐሰ እግዚኦ ኢትግበር ዘንተ ነገረ ወኢትቅትል ጻድቃነ ምስለ ኃጥኣን ሐሰ ዘይኴንና ለኵለ ምድር ኢትግበር ዘንተ ደይነ ።,"That be far from thee to do after this manner, to slay the righteous with the wicked: and that the righteous should be as the wicked, that be far from thee: Shall not the Judge of all the earth do right?" +እግዚአብሔርም። በሰዶም በከተማይቱ ውስጥ አምሳ ጻድቃን ባገኝ ስፍራውን ሁሉ ስለ እነርሱ እምራለሁ አለ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለአብርሃም ለእመ ረከብኩ በውስተ ሶዶም ሀገር ፶ጻድቃነ ኣድኅን ኵሎ ሀገረ በእንቲአሆሙ ።,"And the LORD said, If I find in Sodom fifty righteous within the city, then I will spare all the place for their sakes." +አብርሃምም መለሰ አለም። እኔ አፈርና አመድ ስሆን ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ እነሆ አንድ ጊዜ ጀመርሁ፤,ወአውሥአ አብርሃም ወይቤ ይእዜ አኀዝኩ እትናገር ምስለ እግዚእየ እግዚአብሔር ወአንሰ መሬት ወሐመድ አነ ።,"And Abraham answered and said, Behold now, I have taken upon me to speak unto the Lord, which am but dust and ashes:" +ከአምሳው ጻድቃን አምስት ቢጐድሉ ከተማይቱን ሁሉ በአምስቱ ምክንያት ታጠፋለህን? ከዚያ አርባ አምስት ባገኝ አላጠፋትም አለ።,ወእመኬ ውሕዱ እልክቱ ጻድቃን ኀምስተ ታማስኑ ኵሎ ሀገረ በእንተ ኀምስቱ እለ ውሕዱ ወይቤሎ እግዘእ እመ ረከብኩ በህየ ፵፭ኢያማስን በእንቲአሆሙ ።,"Peradventure there shall lack five of the fifty righteous: wilt thou destroy all the city for lack of five? And he said, If I find there forty and five, I will not destroy it." +ደግሞም ተናገረው፥ እንዲህም አለ። ምናልባት ከዚያ አርባ ቢገኙሳ? እርሱም። ለአርባው ስል አላደርገውም አለ።,ወይቤሎ አብርሃም ለእመኬ ተረክቡ በህየ ፵ወይቤሎ እግዚአብሔር ኢያማስን በእንተ ፵ ።,"And he spake unto him yet again, and said, Peradventure there shall be forty found there. And he said, I will not do it for forty's sake." +እርሱም። ጌታዬ አይቆጣ እኔም እናገራለሁ ምናልባት ከዚያ ሠላሳ ቢገኙሳ? አለ። እርሱም ከዚያ ሰላሳ ባገኝ አላጠፋም አለ።,ወደገመ ዓዲ ብሂሎቶ አብርሃም ወይቤሎ ወእመኬ ተረክቡ በህየ ፴ወይቤሎ ኢያማስን በእንተ ፴ ።,"And he said unto him, Oh let not the Lord be angry, and I will speak: Peradventure there shall thirty be found there. And he said, I will not do it, if I find thirty there." +ደግሞም። እነሆ፥ ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ አንድ ጊዜ ጀመርሁ፤ ምናልባት ከዚያ ሀያ ቢገኙሳ? አለ። እርሱም። ከዚያ ሀያ ቢገኙ ስለ ሀያው አላደርገውም አለ።,ወይቤሎ አብርሃም እስመ ተበዋሕኩ እትናገር ምስለ እግዚአብሔር ወለእመኬ ተረክቡ በህየ ፳ወይቤሎ ኢያማስን በእንተ ፳ ።,"And he said, Behold now, I have taken upon me to speak unto the Lord: Peradventure there shall be twenty found there. And he said, I will not destroy it for twenty's sake." +እርሱም። እኔ ደግሞ አንድ ጊዜ ብቻ ብናገር ጌታዬ አይቆጣ፤ ምናልባት ከዚያ አሥር ቢገኙሳ? አለ። እርሱም። ስለ አሥሩ አላጠፋትም አለ።,ወይቤ አብርሃም አብሐኒ እንብብ ዓዲ እግዚኦ ለእመኬ ተረክቡ በህየ ፲ወይቤሎ ኢያማስን በእንተ ፲ ።,"And he said, Oh let not the Lord be angry, and I will speak yet but this once: Peradventure ten shall be found there. And he said, I will not destroy it for ten's sake." +እግዚአብሔርም ከአብርሃም ጋር ንግግሩን በጨረሰ ጊዜ ሄደ፤ አብርሃምም ወደ ስፍራው ተመለሰ። a,ወሶበ አኅለቀ ተናግሮቶ ለአብርሃም ኀለፈ እግዚአብሔር ወአብርሃምኒ ገብአ ምንባ���ሁ ።,"And the LORD went his way, as soon as he had left communing with Abraham: and Abraham returned unto his place." +አብርሃምም ሸመገለ በዘመኑም አረጀ፤ እግዚአብሔርም አብርሃምን በሥራው ሁሉ ባረከው።,ወልህቀ አብርሃም ወኀለፈ መዋዕሊሁ ወባረኮ እግዚአብሔር ለአብርሃም በኵሉ ።,"And Abraham was old, and well stricken in age: and the LORD had blessed Abraham in all things." +አብርሃምም ሎሌውን የቤቱን ሽማግሌ የከብቱን ሁሉ አዛዥ አለው።,ወይቤሎ አብርሃም ለወልዱ ዘይልህቅ ዘውእቱ መጋቢሁ ላዕለ ኵሉ ንዋዩ ደይ እዴከ ላዕለ እዴየ ።,"And Abraham said unto his eldest servant of his house, that ruled over all that he had, Put, I pray thee, thy hand under my thigh:" +እጅህን ከጭኔ በታች አድርግ፥ እኔም አብሬ ከምኖራቸው ከከነዓን ሴቶች ልጆች ለልጄ ሚስት እንዳትወስድለት በሰማይና በምድር አምላክ በእግዚአብሔር አምልሃለሁ፤,ወኣምሕለከ በአምላከ ሰማይ ወምድር ከመ ኢትንሣእ ብእሲተ ለወልድየ ለይስሐቅ እምነ አዋልደ ከናአን እለ ምስሌሆሙ አኀድር አነ ።,"And I will make thee swear by the LORD, the God of heaven, and the God of the earth, that thou shalt not take a wife unto my son of the daughters of the Canaanites, among whom I dwell:" +ነገር ግን ወደ አገሬና ወደ ተወላጆቼ ትሄዳለህ፥ ለልጄ ለይስሐቅም ሚስትን ትወስድለታለህ።,ዳእሙ ሑር ብሔርየ ኀበ ተወለድኩ ወንሣእ ብእሲተ ለወልድየ ይስሐቅ በህየ ።,"But thou shalt go unto my country, and to my kindred, and take a wife unto my son Isaac." +ሎሌውም። ሴቲቱ ምናልባት ወደዚህ አገር ከእኔ ጋር ለመምጣት እንቢ ያለች እንደ ሆነ ልጅህን ወደ ወጣህበት አገር ልመልሰውን? አለው።,ወይቤሎ ወልዱ ለእመኬ ኢፈቀደት ይእቲ ብእሲት ትምጻእ ምስሌየ ዘንተ ብሔረ ኣግብኦኑ ለወልድከ ውስተ ውእቱ ምድር እምኀበ ወፃእከ ።,"And the servant said unto him, Peradventure the woman will not be willing to follow me unto this land: must I needs bring thy son again unto the land from whence thou camest?" +አብርሃምም አለው። ልጄን ወደዚያ እንዳትመልስ ተጠንቀቅ፤,ወይቤሎ አብርሃም ለወልዱ ዑቅ ርእሰከ ኢታግብኦ ለወልድየ ህየ ።,"And Abraham said unto him, Beware thou that thou bring not my son thither again." +ከአባቴ ቤት ከተወለድሁባት ምድርም ያወጣኝ። ይህችንም ምድር እሰጥሃለሁ ብሎ የነገረኝና የማለልኝ የሰማይ አምላክ እግዚአብሔር፥ እርሱ መልአኩን በፊትህ ይሰድዳል፥ ከዚያም ለልጄ ሚስትን ትወስዳለህ።,እግዚአብሔር አምላከ ሰማይ ወምድር ዘአውፅአኒ እምነ ቤተ አበውየ ወእምነ ምድር እንተ ተወለድኩ በውስቴታ ዘመሐለ ሊተ ወይቤለኒ ለከ እሁበከ ዛተ ምድረ ወለዘርእከ ውእቱ ይፌኑ መልአኮ ቅድሜከ ወትነሥእ ብእሲተ ለወልድየ እምህየ ።,"The LORD God of heaven, which took me from my father's house, and from the land of my kindred, and which spake unto me, and that sware unto me, saying, Unto thy seed will I give this land; he shall send his angel before thee, and thou shalt take a wife unto my son from thence." +ሴቲቱም ከአንተ ጋር ለመምጣት እንቢ ያለች እንደ ሆነ ከዚህ ካቀረብሁህ መሐላ ንጹሕ ነህ፤ ልጄን ግን ወደዚያ አትመልሰው።,ወእመሰ ኢፈቀደት ባሕቱ ይእቲ ብእሲት ትምጻእ ምስሌከ ውስተ ዛቲ ምድር ንጹሕ አንተ እምነ መሐላ ወዘንተ ዑቅ ከመ ኢታግብኦ ለወልድየ ህየ ።,"And if the woman will not be willing to follow thee, then thou shalt be clear from this my oath: only bring not my son thither again." +ሎሌውም ከጌታው ከአብርሃም ጭን በታች እጁን አደረገ ስለዚሁም ነገር ማለለት።,ወወደየ እዴሁ ውእቱ ወልድ ላዕለ እደ አብርሃም እግዚኡ ወመሐለ ሎቱ በእንተዝ ነገር ።,"And the servant put his hand under the thigh of Abraham his master, and sware to him concerning that matter." +ሎሌውም ከጌታው ግመሎች መካከል አሥር ግመሎችን ወስዶ፥ ከጌታውም ዕቃ መልካም መልካሙን ይዞ ተነሣ፤ ተነሥቶም ወደ መስጼጦምያ ወደ ናኮር ከተማ ሄደ።,ወነሥአ ውእቱ ወልድ ዐሠርተ አግማለ እምአግማለ እግዚኡ ወኵሎ ሠናየ ዘእግዚኡ ምስሌሁ ነሥአ ወተን���አ ወሖረ ማእከለ አፍላግ ሀገረ ናኮር ።,"And the servant took ten camels of the camels of his master, and departed; for all the goods of his master were in his hand: and he arose, and went to Mesopotamia, unto the city of Nahor." +ሲመሽም ሴቶች ውኃ ሊቀዱ በሚወጡበት ጊዜ ከከተማይቱ ውጪ በውኃው ጕድጓድ አጠገብ ግመሎቹን አስበረከከ።,ወአቤተ አግማሊሁ አፍአ እምነ ሀገር ኀበ ዐዘቅተ ማይ ፍና ሰርክ ጊዜ ይወፅኣ ሐዋርያተ ማይ ።,"And he made his camels to kneel down without the city by a well of water at the time of the evening, even the time that women go out to draw water." +እንዲህም አለ። የጌታዬ የአብርሃም አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ እለምንሃለሁ፤ መንገዴን ዛሬ በፊቴ አቅናልኝ፥ ለጌታዬም ለአብርሃም ምሕረትን አድርግ።,ወይቤ እግዚእየ አምላኩ ለአብርሃም,"And he said, O LORD God of my master Abraham, I pray thee, send me good speed this day, and shew kindness unto my master Abraham." +እነሆ፥ በዚህ የውኃ ምንጭ አጠገብ እኔ ቆሜአለሁ፥ የዚህችም ከተማ ሴቶች ልጆች ውኃውን ሊቀዱ ይመጣሉ፤,ናሁ ቆምኩ ላዕለ ዐዘቅተ ማይ ወአዋልዲሆሙ ለሰብአ ሀገር ይወፅኣ ይቅድሓ ማየ ።,"Behold, I stand here by the well of water; and the daughters of the men of the city come out to draw water:" +ውኃ እጠጣ ዘንድ እንስራሽን አዘንብዪ የምላት እርስዋም። አንተ ጠጣ፥ ግመሎችህን ደግሞ አጠጣለሁ የምትለኝ ቆንጆ፥ እርስዋ ለባሪያህ ለይስሐቅ ያዘጋጀሃት ትሁን፤ በዚህም ለጌታዬ ምሕረትን እንዳደረግህ አውቃለሁ።,ወትኩን ይእቲ ድንግል እንተ እብላ አነ አጽንኒ ቀሡተኪ እስተይ ማየ ወትብለኒ ድንግል ስተይ አንተኒ ወለአግማሊከኒ ኣስቲ እስከ ይረውዩ ወኪያሃ አስተደለውከ ለገብርከ ይስሐቅ ወበዝንቱ ኣአምር ከመ ገበርከ ምሕረተ ላዕለ እግዚእየ አብርሃም ።,"And let it come to pass, that the damsel to whom I shall say, Let down thy pitcher, I pray thee, that I may drink; and she shall say, Drink, and I will give thy camels drink also: let the same be she that thou hast appointed for thy servant Isaac; and thereby shall I know that thou hast shewed kindness unto my master." +ይህን መናገሩንም ሳይፈጽም እነሆ፥ ሚልካ የወለደችው የባቱኤል ልጅ ርብቃ እንስራዋን በጫንቃዋ ተሸክማ ወጣች፤ ሚልካም የአብርሃም ወንድም የናኮር ሚስት ናት።,ወኮነ ዘእንበለ ያኅልቅ ተናግሮ ከመዝ በልቡ ወነያ ርብቃ ትወጽእ እንተ ተወልደት ለባቱኤል ወልደ ሜልካ ብእሲቱ ለናኮር እኀሁ ለአብርሃም ወትጸውር ቀሡተ ላዕለ መትከፍታ ።,"And it came to pass, before he had done speaking, that, behold, Rebekah came out, who was born to Bethuel, son of Milcah, the wife of Nahor, Abraham's brother, with her pitcher upon her shoulder." +ብላቴናይቱም መልክዋ እጅግ ያማረ፥ ወንድ የማያውቃት ድንግልም ነበረች፤ ወደ ምንጭም ወረደች እንስራዋንም ሞላች፥ ተመልሳም ወጣች።,ወሠናይ ገጻ ጥቀ ለይእቲ ወለት ወድንግል ይእቲ ወኢታአምር ብእሴ ወወረደት ውስተ ዐዘቅት ወቀድሐት ወሶበ ዐርገት ፤,"And the damsel was very fair to look upon, a virgin, neither had any man known her: and she went down to the well, and filled her pitcher, and came up." +ሎሌውም ሊገናኛት ሮጠና። ከእንስራሽ ጥቂት ውኃ ታጠጪኝ ዘንድ እለምንሻለሁ አላት።,ሮጸ ውእቱ ብእሲ ወይቤላ አስትይኒ ሕቀ ማየ እምነ ቀሡትኪ ።,"And the servant ran to meet her, and said, Let me, I pray thee, drink a little water of thy pitcher." +እርስዋም። ጌታዬ ሆይ፥ ጠጣ አለችው፤ ፈጥናም እንስራዋን በእጅዋ አውርዳ አጠጣችው።,ወትቤሎ ስተይ እግዚእየ ወአውረደት ቀሡታ ፍጡነ በዲበ መትከፍታ ወአስተየቶ እስከ ይረዊ ።,"And she said, Drink, my lord: and she hasted, and let down her pitcher upon her hand, and gave him drink." +እርሱንም ካጠጣች በኋላ። ለግመሎችህ ደግሞ ሁሉም እስኪረኩ ድረስ ውኃ እቀዳለሁ አለች።,ወትቤሎ ለአግማሊከኒ እቀደሕ ወይስተዩ ኵሎሙ ።,"And when she had done giving him drink, she said, I will draw water for thy camels also, until they have done drinking." +ፈጥናም ውኃውን ከእንስራዋ በማጠጫው ውስጥ ገለበጠችው፥ ደግሞም ልትቀዳ ወደ ጕድጓዱ ሮጠች፥ ለግመሎቹም ሁሉ ውኃ ቀዳች።,ወሶጠት ቀሡታ ፍጡነ ውስተ ምስታይ ወሮጸት ወቀድሐት ለአግማሊሁ ለኵሎሙ ።,"And she hasted, and emptied her pitcher into the trough, and ran again unto the well to draw water, and drew for all his camels." +ሰውዮውም ትክ ብሎ ይመለከታት ነበር፤ እግዚአብሔር መንገዱን አቅንቶለት እንደ ሆነ ወይም እንዳልሆነ ለማወቅም ዝም አለ።,ወውእቱሰ ብእሲ ይሬእያ ክመ ወያረምም ከመ ይርአይ እመ ይሤርሖ እግዚአብሔር ፍኖቶ ወለእመሂ አልቦ ።,"And the man wondering at her held his peace, to wit whether the LORD had made his journey prosperous or not." +ግመሎቹም ከጠጡ በኋላ እንዲህ ሆነ፤ ሰውዮው ግማሽ ሰቅል የሚመዘን የወርቅ ቀለበት፥ ለእጆችዋም አሥር ሰቅል የሚመዘን ጥንድ የወርቅ አምባር አወጣ፤,ወእምዘ ረወዩ አግማሊሁ ነሥአ ውእቱ ብእሲ አዕኑገ ዘወርቅ ዘዘ ሕልቅ ድልወቱ ወአውቃፈ ለእደዊሃ ዘዘ ዐሥሩ ሕልቅ ደልወቱ ።,"And it came to pass, as the camels had done drinking, that the man took a golden earring of half a shekel weight, and two bracelets for her hands of ten shekels weight of gold;" +እንዲህም አላት። አንቺ የማን ልጅ ነሽ? እስኪ ንገሪኝ፤ በአባትሽ ቤት የምናድርበት ስፍራ ይገኛልን?,ወተስእላ ወይቤላ ወለተ መኑ እንቲ ንግርኒ እስኩ ለእመ ቦቱ ማኅደረ ቤተ አቡኪ ለነ ።,"And said, Whose daughter art thou? tell me, I pray thee: is there room in thy father's house for us to lodge in?" +አለችውም። እኔ ሚልካ ለናኮር የወለደችው የባቱኤል ልጅ ነኝ።,ወትቤሎ ወለት ባቱኤል አነ ዘተወልደ ለናከር ።,"And she said unto him, I am the daughter of Bethuel the son of Milcah, which she bare unto Nahor." +በእኛ ዘንድ ገለባና ገፈራ የሚበቃ ያህል አለ፥ ለማደሪያም ደግሞ ስፍራ አለን።,ወቦቱ ኀቤነ ሣዕረኒ ወእክለኒ ወማኅደረኒ ለአግማሊከ ።,"She said moreover unto him, We have both straw and provender enough, and room to lodge in." +ሰውዮውም አጎነበሰ፥ ለእግዚአብሔርም ሰገደ ።,ወአደሞ ለውእቱ ብእሲ ወሰገደ ለእግዚአብሔር ።,"And the man bowed down his head, and worshipped the LORD." +እንዲህም አለ። ቸርነቱንና እውነቱን ከጌታዬ ያላራቀ የጌታዬ የአብርሃም አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን፤ እኔ በመንገድ ሳለሁ እግዚአብሔር ወደ ጌታዬ ወንድሞች ቤት መራኝ።,ወይቤ ይተባረክ እግዚአብሔር አምላኩ ለእግዚእየ ለአብርሃም ዘኢያውጽአ ለጽደቁ ወለርትዑ እምነ እግዚእየ ወሊተኒ ሠርሐኒ ፍኖትየ ውስተ ቤቱ ለእኁሁ ለእግዚእየ ለአብርሃም ።,"And he said, Blessed be the LORD God of my master Abraham, who hath not left destitute my master of his mercy and his truth: I being in the way, the LORD led me to the house of my master's brethren." +ብላቴናይቱም ሮጠች፥ ለእናትዋም ቤት ይህን ነገር ሁሉ ተናገረች።,ወሖረት ይእቲ ወለት ወነገረተ ለቤተ እማ ዘንተ ነገረ ።,"And the damsel ran, and told them of her mother's house these things." +ለርብቃም ላባ የተባለ ወንድም ነበራት፤ ላባም ወደ ውጪ ወደ ውኃው ምንጭ ወደ ሰውዮው ሮጠ።,ወባቲ ለርብቃ እኅወ ዘስሙ ላባ ወሮጸ ላባ ኀበ ዝኩ ብእሲ አፍአ ኀበ ዐዘቅት ፤,"And Rebekah had a brother, and his name was Laban: and Laban ran out unto the man, unto the well." +ቀለበቱንና አምባሮቹን በእኅቱ እጅ ባየ ጊዜ፥ የእኅቱን የርብቃንም ነገር። ያ ሰው እንዲህ አለኝ ያለችውን በሰማ ጊዜ፥ እርሱ ወደዚያ ሰው መጣ፤ እነሆም፥ በውኃው ምንጭ አጠገብ ከግመሎቹ ዘንድ ቆሞ ነበር።,ሶበ ርእየ አዕኑጊሃ ወአውቃፈሃኒ ለእኅቱ ርብቃ ወትቤ ከመዝ ይቤለኒ ውእቱ ብእሲ ወመጽአ ኀበ ውእቱ ብእሲ እንዘ ይቀውም ኀበ ዐዘቅት ።,"And it came to pass, when he saw the earring and bracelets upon his sister's hands, and when he heard the words of Rebekah his sister, saying, Thus spake the man unto me; that he came unto the man; and, behold, he stood by the camels at the well." +እርሱም አለው። አንተ የእግዚአብሔር ቡሩክ፥ ግባ፤ ስለምን አንተ በውጪ ቆመሃል? እኔም ቤቱን ለግመሎችህም ስፍራ አዘጋጅቼአለሁ።,ወይቤሎ ነዓ ባእ ይትባረክ እግዚአብሔር ምንት ያቀውመከ አፍአ ናሁ አስተዳለውነ ማኅደረ ወቤተ ለአግማሊከ ።,"And he said, Come in, thou blessed of the LORD; wherefore standest thou without? for I have prepared the house, and room for the camels." +ሰውዮውም ወደ ቤት ገባ፥ ግመሎቹንም አራገፈ፤ ገለባና ገፈራም ለግመሎቹ አቀረበ፤ እግሩን ይታጠብ ዘንድ፥ ከእርሱም ጋር ላሉት ሰዎች እግር ውኃ አቀረበ።,ወቦአ ውእቱ ብእሲ ወአኅደረ አግማሊሁ ወአቅረቡ ሎቱ ሐሠረ ወእክለኒ ለአግማሊሁ ወአምጽኡ ሎቱ ማየ ለእግሩ ወለእልክቱኒ ዕደው እለ ምስሌሁ ።,"And the man came into the house: and he ungirded his camels, and gave straw and provender for the camels, and water to wash his feet, and the men's feet that were with him." +መብልንም በፊቱ አቀረበለት፤ እርሱ ግን። ነገሬን እስክናገር ድረስ አልበላም አለ። እርሱም። ተናገር አለው።,ወአምጽኡ ሎቱ ኅብስተ ይብላዕ ወይቤሎሙ ኢይበልዕ እስከ እነግር ቃልየ ወይቤልዎ ንግር ።,"And there was set meat before him to eat: but he said, I will not eat, until I have told mine errand. And he said, Speak on." +እርሱም አለ። እኔ የአብርሃም ሎሌ ነኝ።,ወይቤሎሙ ገብረ አብርሃም አነ ።,"And he said, I am Abraham's servant." +እግዚአብሔርም ጌታዬን እጅግ ባረከው፥ አገነነውም፤ በጎችንና ላሞችን፥ ብርንም፥ ወርቅንም፥ ወንዶች ባሪያዎችንና ሴቶች ባሪያዎችን፥ ግመሎችንም አህዮችንም ሰጠው።,እግዚአብሔር ባረኮ ለእግዚእየ ጥቀ ወአዕበዮ ወወሀቦ አልህምተ ወአባግዐ ወወርቀ ወብሩረ ወአግብርተ ወአእማተ ወአግማለ ወአእዲገ ።,"And the LORD hath blessed my master greatly; and he is become great: and he hath given him flocks, and herds, and silver, and gold, and menservants, and maidservants, and camels, and asses." +ሣራም የጌታዬ ሚስት በእርጅናው ለጌታዬ ወንድ ልጅን ወለደች፤ የነበረውንም ሁሉ ሰጠው።,ወወለደት ሎቱ ሳራ ብእሲቱ ለእግዚእየ ለአብርሃም አሐደ ወልደ በዘረሥአ ወወሀቦ ኵሎ ዘቦቱ ሎቱ ።,And Sarah my master's wife bare a son to my master when she was old: and unto him hath he given all that he hath. +ጌታዬም እንዲህ ሲል አማለኝ። እኔ ካለሁበት አገር ከከነዓናውያን ሴቶች ልጆች ለልጄ ሚስትን አትውሰድ,ወአምሐለኒ እግዚእየ ወይቤለኒ ኢትንሣእ ለወልድየ ብእሲተ እምአዋልደ ከናአን እለ አኀድር አነ ውስቴቶን ።,"And my master made me swear, saying, Thou shalt not take a wife to my son of the daughters of the Canaanites, in whose land I dwell:" +ነገር ግን ወደ አባቴ ቤት ወደ ወገኔም ሂድ፥ ለልጄም ሚስትን ውሰድለት።,ዳእሙ ሑር ውስተ ቤተ አቡየ ወውስተ ነገድየ ወንሣእ ብእሲተ ለወልድየ እምህየ ።,"But thou shalt go unto my father's house, and to my kindred, and take a wife unto my son." +ጌታዬንም። ሴቲቱ ምናልባት ባትከተለኝሳ? አልሁት።,ወእቤሎ ለእግዚእየ ዮጊ ኢትፈቅድ ይእቲ ብእሲት መጺአ ምስሌየ ።,"And I said unto my master, Peradventure the woman will not follow me." +እርሱም አለኝ። አካሄዴን በፊቱ ያደረግሁለት እግዚአብሔር መልአኩን ከአንተ ጋር ይልካል፥ መንገድህንም ያቀናል። ለልጄም ከወገኖቼ ከአባቴም ቤት ሚስትን ትወስዳለህ፤,ወይቤለኒ እግዚእየ እግዚአብሔር ዘአሥመርኩ በቅድሜሁ ውእቱ ይፌኑ መልአኮ ቅድሜከ ወያሤኒ ፍኖተከ ወትነሥእ ብእሲተ ለወልድየ እምህየ ወእመአኮ እምነገድየ ወእመአከ በውስተ ቤተ አቡየ ።,"And he said unto me, The LORD, before whom I walk, will send his angel with thee, and prosper thy way; and thou shalt take a wife for my son of my kindred, and of my father's house:" +የዚያን ጊዜ ከመሐላዬ ንጹሕ ነህ፤ ወደ ዘመዶቼ ሄደህ እነርሱ ባይሰጡህ ካማልሁህ መሐላ ንጹሕ ትሆናለህ።,ወይእተ አሚረ ንጹሐ ትከውን እምነ መሐላየ ወእመሰ አበዩከ ውሂበ ንጹሕ አንተ እመሐላ ።,"Then shalt thou be clear from this my oath, when thou comest to my kindred; and if they give not thee one, thou shalt be clear from my oath." +ዛሬም ወደ ውኃው ምንጭ መጣሁ፥ እንዲህም አልሁ። የጌታዬ የአብርሃም አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ዛሬ የ���ሄድበትን መንገዴን ብታቀናልኝ፤,ወሶበ መጻእኩ ዝየ ኀበ ዐዘቅት እቤ እግዚኦ አምላከ እግዚእየ አብርሃም ለእመ አንተ አውፃእከኒ ዮም በዛቲ ፍኖትየ እንተ አሐውር አነ ፤,"And I came this day unto the well, and said, O LORD God of my master Abraham, if now thou do prosper my way which I go:" +እነሆ፥ እኔ በውኃው ምንጭ ላይ ቆሜአለሁ፤ ውኃ ልትቀዳ ለምትመጣውም ቆንጆ። ጥቂት ውኃ ከእንስራሽ አጠጪኝ ስላት፥,ናሁ ቆምኩ መልዕልተ ዐዘቅተ ማይ ወአዋልደ ሰብአ ሀገር ይወጽኣ ይቅድሓ ማየ ወትኩን ይእቲ ድንግል እንተ አነ እብላ አስትይኒ ማየ ሕቀ እምነ ቀሡትኪ ፤,"Behold, I stand by the well of water; and it shall come to pass, that when the virgin cometh forth to draw water, and I say to her, Give me, I pray thee, a little water of thy pitcher to drink;" +እርስዋም። አንተ ጠጣ፥ ደግሞም ለግመሎችህ እቀዳለሁ የምትለኝ፥ እግዚአብሔር ለጌታዬ ልጅ ያዘጋጃት ሴት እርስዋ ትሁን።,ወትበለኒ ስተይ አንተኒ ወለአግማሊከኒ እቅዳሕ ይእቲ ብእሲት እንተ አስተዳለውከ ለገብርከ ይስሐቅ እግዚኦ ወቦቱ ኣአምር ከመ ገበርከ ምሕረተ ለእግዚእየ ለአብርሃም ።,"And she say to me, Both drink thou, and I will also draw for thy camels: let the same be the woman whom the LORD hath appointed out for my master's son." +እኔም የልቤን መናገር ገና ሳልፈጽም፥ እነሆ፥ ርብቃ እንስራዋን በትከሻዋ ተሸክማ ወጣች፥ ወደ ምንጭም ወርዳ ውኃ ቀዳች፤ እኔም። እስኪ አጠጪኝ አልኋት።,ወኮነ እንበለ ኣኅልቅ ሐልዮ በልብየ በጊዜሃ ወወፅአት ርብቃ ወትጸውር ቀሡታ ወወረደት ውስተ ዐዘቅት ወቀድሐት ወእቤላ አስትይኒ ።,"And before I had done speaking in mine heart, behold, Rebekah came forth with her pitcher on her shoulder; and she went down unto the well, and drew water: and I said unto her, Let me drink, I pray thee." +ፈጥናም እንስራዋን ከጫንቃዋ አወረደችና። አንተ ጠጣ፥ ግመሎችህንም ደግሞ አጠጣለሁ አለች፤ እኔም ጠጣሁ፥ ግመሎቼንም ደግሞ አጠጣች።,ወአውረደት ቀሡታ ፍጡነ ወትቤ ስተይ አንተ ወለአግማሊከኒ ኣሰቲ ።,"And she made haste, and let down her pitcher from her shoulder, and said, Drink, and I will give thy camels drink also: so I drank, and she made the camels drink also." +እኔም። አንቺ የማን ልጅ ነሽ? ብዬ ጠየቅኋት። እርስዋም። ሚልካ ለናኮር የወለደችለት የባቱኤል ልጅ ነኝ አለች፤ ቀለበትም አደረግሁላት፥ ለእጆችዋም አምባሮች አደረግሁላት።,ወተስእልክዋ ወእቤላ ወለተ መኑ አንቲ ንግርኒ ወትቤለኒ ወለተ ባቱኤል አነ ወልደ ናኮር ዘወለደት ሎቱ ሜልካ ወአሰርገውክዋ አዕኑገ ወአውቃፈ ውስተ እዴሃ ።,"And I asked her, and said, Whose daughter art thou? And she said, The daughter of Bethuel, Nahor's son, whom Milcah bare unto him: and I put the earring upon her face, and the bracelets upon her hands." +በግምባሬም አጎነበስሁ፥ ለእግዚአብሔርም ሰገድሁ፤ የጌታዬን የወንድሙን ልጅ ለልጁ እወስድ ዘንድ በቀና መንገድ የመራኝን የጌታዬን የአብርሃምን አምላክ እግዚአብሔርን አመሰገንሁ።,ወሶበ አደመተኒ ሰገድኩ ለእግዚአብሔር ወአእኰትክዎ ለአምላከ አብርሃም ዘአውፅአኒ ውስተ ፍኖተ ጽድቅ ከመ እንሣእ ወለተ እኁሁ ለእግዚእየ ለወልዱ ።,"And I bowed down my head, and worshipped the LORD, and blessed the LORD God of my master Abraham, which had led me in the right way to take my master's brother's daughter unto his son." +አሁንም ቸርነትና እውነት ለጌታዬ ትሠሩ እንደ ሆነ ንገሩኝ፤ ይህም ባይሆን ንገሩኝ፥ ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ እል ዘንድ።,ወለእመሰ ትገብሩ ምሕረተ ወጽድቀ ላዕለ እግዚእየ ንግሩኒ ወእማእኮ እትመየጥ እማእኮ የማነ ወእማእኮ ፀጋመ ።,"And now if ye will deal kindly and truly with my master, tell me: and if not, tell me; that I may turn to the right hand, or to the left." +ላባና ባቱኤልም መለሱ እንዲህም አሉ። ነገሩ ከእግዚአብሔር ዘንድ መጥቶአል ክፉም በጎም ልንመልስልህ አንችልም።,ወአውሥእዎ ባቱኤል ወላባ ወይቤሉ እምኀበ እግዚአብሔር ኮነ ዝነገር ወኢንክል ተዋ��ኦ ኢሠናየ ወኢእኩየ ።,"Then Laban and Bethuel answered and said, The thing proceedeth from the LORD: we cannot speak unto thee bad or good." +ርብቃ እንኋት በፊትህ ናት፤ ይዘሃት ሂድ፥ እግዚአብሔር እንደ ተናገረ ለጌታህም ልጅ ሚስት ትሁን።,ነያ ርብቃ ንሥኣ ወሑር ወትኩን ብእሲተ ወልደ እግዚእከ በከመ ይቤ እግዚእ ።,"Behold, Rebekah is before thee, take her, and go, and let her be thy master's son's wife, as the LORD hath spoken." +የአብርሃምም ሎሌ ነገራቸውን በሰማ ጊዜ ወደ ምድር ወድቆ ለእግዚአብሔር ሰገደ።,ወሶበ ሰምዐ ዘንተ ሰገደ ዲበ ምድር ።,"And it came to pass, that, when Abraham's servant heard their words, he worshipped the LORD, bowing himself to the earth." +ሎሌውም የብርና የወርቅ ጌጥ ልብስም አወጣ፥ ለርብቃም ሰጣት፤ የከበረ ስጦታንም ለወንድምዋና ለእናትዋ አቀረበ።,ወአውጽአ ውእቱ ብእሲ ሰርጐ ወርቅ ወብሩር ወአልባሰ ሠናይተ ወወሀባ ለርብቃ ወወሀቦሙ አምኃሆሙ ለእኁሃ ወለእማኒ ።,"And the servant brought forth jewels of silver, and jewels of gold, and raiment, and gave them to Rebekah: he gave also to her brother and to her mother precious things." +እርሱም ከእርሱም ጋር ያሉት በሉ ጠጡም፥ ከዚያም አደሩ፤ ማልደውም ተነሡና። ወደ ጌታዬ እሄድ ዘንድ አሰናብቱኝ አላቸው ።,ወእምዝ በልዑ ወሰትዩ ውእቱኒ ወእለ ምስሌሁ ወቤቱ ወተንሥኡ በጽባሕ ወይቤ ፈንውኒ ከመ እሑር ኀበ እግዚእየ ።,"And they did eat and drink, he and the men that were with him, and tarried all night; and they rose up in the morning, and he said, Send me away unto my master." +ወንድምዋና እናትዋም። ብላቴናይቱ አንድ አሥር ቀን ያህል እንኳ ከእኛ ዘንድ ትቀመጥ፤ ከዚያም በኋላ ትሄዳለች አሉ።,ወይቤሉ እኁሃ ወእማኒ ትንበር ወለትነ ዐሡረ መዋዕለ ምስሌነ ወእምዝ ትሑር ።,"And her brother and her mother said, Let the damsel abide with us a few days, at the least ten; after that she shall go." +እርሱም። እግዚአብሔር መንገዴን አቅንቶልኛልና አታዘግዩኝ፤ ወደ ጌታዬ እሄድ ዘንድ አሰናብቱኝ አላቸው።,ወይቤሎሙ ኢተአኅዙኒ እንዘ እግዚአብሔር ሠርሐኒ ፍኖትየ ፈንውኒ ከመ እሑር ኀበ እግዚእየ ።,"And he said unto them, Hinder me not, seeing the LORD hath prospered my way; send me away that I may go to my master." +እነርሱም። ብላቴናይቱን እንጥራና ከአፍዋ እንጠይቅ አሉ።,ወይቤልዎ ንጸውዓ ለርብቃ ወንስማዕ በውስተ አፉሃ ።,"And they said, We will call the damsel, and enquire at her mouth." +ርብቃንም ጠርተው። ከዚህ ሰው ጋር ትሄጃለሽን? አሉአት። እርስዋም። እሄዳለሁ አለች።,ወጸውዕዋ ለርብቃ ወይቤልዋ ተሐውሪኑ ምስለዝ ብእሲ ወትቤ አሐውር ።,"And they called Rebekah, and said unto her, Wilt thou go with this man? And she said, I will go." +እኅታቸውንም ርብቃን ሞግዚትዋንም የአብርሃምን ሎሌና ሰዎቹንም አሰናበቱአቸው።,ወፈነውዋ ለርብቃ ምስለ ንዋይ ወለወልደ አብርሃምኒ ፈነውዎ ምስለ እለ ምስሌሁ ።,"And they sent away Rebekah their sister, and her nurse, and Abraham's servant, and his men." +ርብቃንም መረቁአትና። አንቺ እኅታችን፥ እልፍ አእላፋት ሁኚ፤ ዘርሽም የጠላቶችን ደጅ ይውረስ አሉአት።,ወባረክዋ ለርብቃ እኅቶሙ ወይቤልዋ እኅትነ አንቲ ወኩኒ አእላፈ ወአእላፈ አእላፍ ወይረስ ዘርእኪ አህጉረ ፀር ።,"And they blessed Rebekah, and said unto her, Thou art our sister, be thou the mother of thousands of millions, and let thy seed possess the gate of those which hate them." +ርብቃም ተነሣች ደንገጥሮችዋም፥ በግመሎችም ላይ ተቀምጠው ያንን ሰው ተከተሉት፤ ሎሌውም ርብቃን ተቀብሎ ሄደ።,ወተንሥአት ርብቃ ወሐፃኒታ ዲቦራ ወተጽእና በአግማሊሆን ወሖራ ምስለ ውእቱ ብእሲ ወተወፈያ ውእቱ ብእሲ ለርብቃ ወሖሩ ።,"And Rebekah arose, and her damsels, and they rode upon the camels, and followed the man: and the servant took Rebekah, and went his way." +ይስሐቅም ብኤርለሃይሮኢ በሚሉአት ምንጭ መንገድ መጣ፤ በአዜብ ምድር ተቀምጦ ነበርና።,ወይስሐቅሰ ይዋሒ ውስተ ገዳም መንገለ ዐዘቅት ወሀለዉ ኅዱራን ውስተ ምድ�� እንተ መንገለ አዜብ ።,And Isaac came from the way of the well Lahairoi; for he dwelt in the south country. +ይስሐቅም በመሸ ጊዜ በልቡ እያሰላሰለ ወደ ሜዳ ወጥቶ ነበር፤ ዓይኖቹንም አቀና፥ እነሆም ግመሎች ሲመጡ አየ።,ወወጽአ ይስሐቅ ይዛዋዕ ውስተ ገዳም ፍና ሰርክ ወሶበ ነጸረ ርእየ አግማለ እንዘ ይመጽኡ ።,"And Isaac went out to meditate in the field at the eventide: and he lifted up his eyes, and saw, and, behold, the camels were coming." +ርብቃም ዓይኖችዋን አቀናች፥ ይስሐቅንም አየች፥ ከግመልም ወረደች።,ወሶበ ትኔጽር ርብቃ ርእየቶ ሊይስሐቅ ወወረደት እምውስተ ገመላ ።,"And Rebekah lifted up her eyes, and when she saw Isaac, she lighted off the camel." +ሎሌውንም። ሊገናኘን በሜዳ የሚመጣ ይህ ሰው ማን ነው? አለችው። ሎሌውም። እርሱ ጌታዬ ነው አላት፤ እርስዋም መሸፈኛ ወስዳ ተከናነበች።,ወተስእለቶ ለውእቱ ወልድ ወትቤሎ መኑ ውእቱ ዝንቱ ብእሲ ዘያንሶሱ ውስተ ገዳም ዘይትቄበለነ ወይቤላ ውእቱ ብእሲ ዝንቱ ውእቱ እግዚእየ ወነሥአት ሞጣሕተ ወተከድነት ገጻ ።,"For she had said unto the servant, What man is this that walketh in the field to meet us? And the servant had said, It is my master: therefore she took a vail, and covered herself." +ሎሌውም ያደረገውን ነገር ሁሉ ለይስሐቅ ነገረው።,ወዜነዎ ሊይስሐቅ ወልዱ ኵሎ ዘከመ ገብረ ።,And the servant told Isaac all things that he had done. +ይስሐቅም ወደ እናቱ ወደ ሣራ ድንኳን አገባት፥ ርብቃንም ወሰዳት፥ ሚስትም ሆነችው፥ ወደዳትም፤ ይስሐቅም ከእናቱ ሞት ተጽናና። a,ወቦአ ይስሐቅ ቤተ እሙ ወእምዝ ነሥኣ ለርብቃ ወኮነቶ ብእሲቶ ወአፍቀራ ወአንገፍዎ ላሐ በእንተ እሙ ለይስሐቅ ።,"And Isaac brought her into his mother Sarah's tent, and took Rebekah, and she became his wife; and he loved her: and Isaac was comforted after his mother's death." +ራሔልም ለያዕቆብ ልጆችን እንዳልወለደች ባየች ጊዜ በእኅትዋ ቀናችባት፤ ያቆብንም። ልጅ ስጠኝ፤ ይህስ ካልሆነ እሞታለሁ አለችው።,ወሶበ ርእየት ራሔል ከመ ኢትወልድ ለያዕቆብ ቀንአት ላዕለ ልያ እኅታ ወትቤሎ ለያዕቆብ ሀበኒ ውሉደ ወእማእኮ እመውት ።,"And when Rachel saw that she bare Jacob no children, Rachel envied her sister; and said unto Jacob, Give me children, or else I die." +ያዕቆብም ራሔልን ተቆጥቶ። በውኑ እኔ የሆድን ፍሬ በነሣሽ በእግዚአብሔር ቦታ ነኝን? አላት።,ወተምዕዓ ያዕቆብ ለራሔል ወይቤላ ከመ እግዚአብሔርኑ እከውነኪ አነ ዘከልአኪ ፍሬ ከርሥኪ ።,"And Jacob's anger was kindled against Rachel: and he said, Am I in God's stead, who hath withheld from thee the fruit of the womb?" +እርስዋም ባሪያዬ ባላ እነሆ አለች፤ ድረስባት፤ በእኔም ጭን ላይ ትውለድ፥ የእርስዋም ልጆች ለእኔ ደግሞ ይሁኑልኝ አለች።,ወትቤሎ ራሔል ነያ አመትየ ባላ ሑር ባእ ኀቤሃ ወትለድ ዲበ አብራኪየ ወእትወለድ አነሂ እምኔሃ ።,"And she said, Behold my maid Bilhah, go in unto her; and she shall bear upon my knees, that I may also have children by her." +ባሪያዋን ባላንም ሚስት ትሆነው ዘንድ ለእርሱ ሰጠችው፤ ያዕቆብም ደረሰባት።,ወወሀበቶ ባላሃ ትኩኖ ብእሲቶ ወቦአ ያዕቆብ ኀቤሃ ።,And she gave him Bilhah her handmaid to wife: and Jacob went in unto her. +ባላም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅንም ለያዕቆብ ወለደችለት።,ወፀንሰት ባላ ወወለደት ወልደ ለያዕቆብ ።,"And Bilhah conceived, and bare Jacob a son." +ራሔልም። እግዚአብሔር ፈረደልኝ፥ ቃሌንም ደግሞ ሰማ፥ ወንድ ልጅንም ሰጠኝ አለች፤ ስለዚህ ስሙን ዳን ብላ ጠራችው።,ወትቤ ራሔል ፈትሐ ሊተ እግዚአብሔር ወሰምዐኒ ቃልየ ወወሀበኒ ወልደ ወበእንተዝ ሰመየቶ ስሞ ዳን ።,"And Rachel said, God hath judged me, and hath also heard my voice, and hath given me a son: therefore called she his name Dan." +የራሔልም ባሪያ ባላ ደግማ ፀነሰች፥ ለያዕቆብም ሁለተኛ ወንድ ልጅን ወለደች።,ወፀንሰት ዓዲ ባላ አመተ ራሔል ወወለደት ዓዲ ካልአ ወልደ ለያዕቆብ ።,"And Bilhah Rachel's maid conceived again, and bare Jacob a second son." +ራሔልም። ብር�� ትግልን ከእኅቴ ጋር ታገልሁ፥ አሸነፍሁም አለች፤ ስሙንም ንፍታሌም ብላ ጠራችው።,ወትቤ መጠቀኒ እግዚአብሔር ወመሴልክዋ ለእኅትየ ወኀየልክዋ ወሰመየቶ ስሞ ንፍታሌም ።,"And Rachel said, With great wrestlings have I wrestled with my sister, and I have prevailed: and she called his name Naphtali." +ልያም መውለድን እንዳቆመች ባየች ጊዜ ባሪያዋን ዘለፋን ወሰደች፥ ሚስት ትሆነውም ዘንድ ለያዕቆብ ሰጠችው።,ወሶበ ርእየት ልያ ከመ ኢወለደት ወኀደገት ወሊደ ነሥአታ ለዘለፋ አመታ ወወሀበቶ ለያዕቆብ ትኩኖ ብእሲተ ።,"When Leah saw that she had left bearing, she took Zilpah her maid, and gave her Jacob to wife." +የልያ ባሪያ ዘለፋም ወንድ ልጅን ለያዕቆብ ወለደች።,ወፀንሰት ዘለፋ ለያዕቆብ ወወለደት ወልደ ።,And Zilpah Leah's maid bare Jacob a son. +ልያም። ጉድ አለች፤ ስሙንም ጋድ ብላ ጠራችው።,ወትቤ ልያ አብፃዕኩ አነኒ ወሰመየት ስሞ ጋድ ።,"And Leah said, A troop cometh: and she called his name Gad." +የልያ ባሪያ ዘለፋም ዳግመኛ ለያዕቆብ ወንድ ልጅን ወለደች።,ወፀንሰት ዓዲ ዘለፋ ወወለደት ለያዕቆብ ።,And Zilpah Leah's maid bare Jacob a second son. +ልያም። ደስታ ሆነልኝ፤ ሴቶች ያመሰግኑኛልና አለች፤ ስሙንም አሴር ብላ ጠራችው።,ወትቤ ልያ ብፅዕት አነ ወያስተበፅዓኒ አንስት ወሰመየት ስሞ አሴር ።,"And Leah said, Happy am I, for the daughters will call me blessed: and she called his name Asher." +ሮቤል ስንዴ በሚታጨድበት ወራት ወጣ፥ በእርሻም እንኮይ አገኘ፥ ለእናቱ ለልያም አመጣላት። ራሔልም ልያን። የልጅሽን እንኮይ ስጪኝ አለቻት።,ወሖረ ሩቤል በመዋዕለ ማእረረ ስርናይ ወረከበ ኮለ ሐቅል በገዳም ወአምጽአ ላቲ ለእሙ ወትቤላ ራሔል ለልያ ሀብኒ ኮለ ሐቅል ዘወልድኪ ።,"And Reuben went in the days of wheat harvest, and found mandrakes in the field, and brought them unto his mother Leah. Then Rachel said to Leah, Give me, I pray thee, of thy son's mandrakes." +እርስዋም። ባሌን መውሰድሽ በውኑ ጥቂት ነገር ነውን? አሁን ደግሞ የልጄን እንኮይ ልትወስጂ ትፈልጊያለሽን? አለቻት። ራሔልም። እንኪያስ ስለ ልጅሽ እንኮይ በዚህች ሌሊት ከአንቺ ጋር ይተኛ አለች።,ወትቤ ልያ ኢአከለኪኑ ዘነሣእክኒ ምትየ ወዓዲ ትፈቅዲ ትንሥእኒ ኮለሂ ዘወልድየ ወትቤላ ራሔል ለልያ አኮ ከማሁ ለይቢት ዮም ኀቤኪ በእንተ ኮለ ሐቅል ዘወልድኪ ወወሀበታ ።,"And she said unto her, Is it a small matter that thou hast taken my husband? and wouldest thou take away my son's mandrakes also? And Rachel said, Therefore he shall lie with thee to night for thy son's mandrakes." +ያዕቆብም ሲመሽ ከዱር ገባ፥ ልያም ልትቀበለው ወጣች እንዲህም አለችው። ወደ እኔ ትገባለህ፤ በልጄ እንኮይ በእርግጥ ተከራይቼሃለሁና። በዚያችም ሌሊት ከእርስዋ ጋር ተኛ።,ወአተወ ያዕቆብ እምሐቅል ፍና ሰርክ ወተቀበለቶ ልያ ፍና ሰርክ ወትቤሎ ኀቤየ ትበይት ዮም እስመ ተሣየጥኩከ በኮለ ሐቅል ዘወልድየ ወቤተ ኀቤሃ በይእቲ ሌሊት ።,"And Jacob came out of the field in the evening, and Leah went out to meet him, and said, Thou must come in unto me; for surely I have hired thee with my son's mandrakes. And he lay with her that night." +እግዚአብሔርም የልያን ጸሎት ሰማ፥ ፀነሰችም፥ አምስተኛ ወንድ ልጅንም ለያዕቆብ ወለደች።,ወሰምዓ እግዚአብሔር ለልያ ወፀንሰት ወወለደት ወልዶ ኃምሰ ።,"And God hearkened unto Leah, and she conceived, and bare Jacob the fifth son." +ልያም። ባሪያዬን ለባሌ ስለ ሰጠሁ እግዚአብሔር ዋጋዬን ሰጠኝ አለች፤ ስሙንም ይሳኮር ብላ ጠራችው።,ወትቤ ልያ ወሀበኒ እግዚአብሔር ዐስብየ እስመ ወሀብክዋ ኮለ ሐቅል ዘወልድየ ወሰመየቶ ስሞ ይሳኮር ዐስብ ብሂል ።,"And Leah said, God hath given me my hire, because I have given my maiden to my husband: and she called his name Issachar." +ልያም ደግማ ፀነሰች፥ ስድስተኛ ወንድ ልጅንም ለያዕቆብ ወለደች።,ወፀንሰት ዓዲ ልያ ወወለደት ወልደ ለያዕቆብ ሳድሰ ።,"And Leah conceived again, and bare Jacob the sixth son." +ልያም። እግዚአብ���ር መልካም ስጦታን ሰጠኝ፤ እንግዲህስ ባሌ ከእኔ ጋር ይኖራል፥ ስድስት ልጆችን ወልጄለታለሁና አለች፤ ስሙንም ዛብሎን ብላ ጠራችው።,ወትቤ ልያ ፈትሐ ሊተ እግዚአብሔር ፍትሐ ሠናየ እምዮምሰ እንከሰ ያፈቅረኒ ምትየ እስመ ወለድኩ ሎቱ ስድስተ ደቂቀ ወሰመየት ስሞ ዛቡሎን ።,"And Leah said, God hath endued me with a good dowry; now will my husband dwell with me, because I have born him six sons: and she called his name Zebulun." +ከዚያም በኋላ ሴት ልጅን ወለደች፥ ስምዋንም ዲና አለቻት።,ወእምዝ ወለደት ወለተ ወሰመየታ ዲና ።,"And afterwards she bare a daughter, and called her name Dinah." +እግዚአብሔርም ራሔልን አሰበ፥ እግዚአብሔርም ተለመናት፥ ማኅፀንዋንም ከፈተላት፤,ወተዘከራ እግዚአብሔር ለራሔል ወፈትሐ ማሕፀና ።,"And God remembered Rachel, and God hearkened to her, and opened her womb." +ፀነሰችም፥ ወንድ ልጅንም ወለደችና። እግዚአብሔር ስድቤን አስወገደ አለች፤,ወፀንሰት ወወለደት ወልደ ለያዕቆብ ወትቤ አውፅአ እግዚአብሔር እምላዕሌየ ዝንጓጔየ ።,"And she conceived, and bare a son; and said, God hath taken away my reproach:" +ስሙንም። እግዚአብሔር ሁለተኛ ወንድ ልጅን ይጨምርልኝ ስትል ዮሴፍ ብላ ጠራችው።,ወሰመየቶ ስሞ ዮሴፍ ወትቤ ይዌስከኒ እግዚአብሔር ወልደ ካልአ ።,"And she called his name Joseph; and said, The LORD shall add to me another son." +ራሔልም ዮሴፍን ከወለደች በኋላ ያዕቆብ ላባን እንዲህ አለው። ወደ ስፍራዬ ወደ አገሬም እመለስ ዘንድ አሰናብተኝ።,ወሶበ ወለደት ራሔል ዮሴፍሃ ወይቤሎ ያዕቆብ ለላባ ፈንወኒ ከመ እሑር ብሔርየ ወውስተ ምድርየ ።,"And it came to pass, when Rachel had born Joseph, that Jacob said unto Laban, Send me away, that I may go unto mine own place, and to my country." +ስለ እነርሱ የተገዛሁላቸውን ሚስቶቼንና ልጆቼን ስጠኝና ልሂድ፤ የተገዛሁልህን መገዛት ታውቃለህና።,ወሀበኒ ደቂቅየ ወአንስቲያየ ዘበእንቲአሆን ተቀነይኩ ለከ ለሊከ ታአምር ከመ ተቀነይኩ ለከ ።,"Give me my wives and my children, for whom I have served thee, and let me go: for thou knowest my service which I have done thee." +ላባም። በዓይንህ ፊት ሞገስን የማገኝ ብሆንስ ከዚሁ ተቀመጥ፤ እግዚአብሔር በአንተ ምክንያት እንደ ባረከኝ ተመልክቼአለሁና አለው።,ወይቤሎ ላባ ለእመ ረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ እስመ አእመርኩ ከመ ባረከኒ እግዚአብሔር በእንቲአከ ፤,"And Laban said unto him, I pray thee, if I have found favour in thine eyes, tarry: for I have learned by experience that the LORD hath blessed me for thy sake." +ደመወዝህን ንገረኝ፥ እርሱንም እሰጥሃለሁ አለ።,ፍልጥ ሊተ ዐስበከ ዘእሁበከ ።,"And he said, Appoint me thy wages, and I will give it." +እርሱም አለው። እንዴት እንዳገለገልሁህ፥ ከብትህንም እንዴት እንደ ጠበቅሁልህ አንተ ታውቃለህ።,ወይቤሎ ያዕቆብ ዘከመ ተቀነይኩ ለከ ኢታአምርኑ ወሚመጠን እሙንቱ እንስሳከ ዘኀቤየ ።,"And he said unto him, Thou knowest how I have served thee, and how thy cattle was with me." +ከእኔ መምጣት በፊት የነበረህ ጥቂት ነበርና፥ ዛሬም እጅግ በዛ፤ ወደ አንተ በመምጣቴም እግዚአብሔር ባረክህ፤ አሁንም እኔ ደግሞ ለቤቴ የምሠራው መቼ ነው?,እስመ ኅዳጥ ረከብክዎን ወመልኣ ወበዝኃ ወባረኮን እግዚአብሔር በእግረ ዚአየ ወይእዘኒ ማእዜኑመ እገብር አንሰ ቤተ ለርእስየ ።,"For it was little which thou hadst before I came, and it is now increased unto a multitude; and the LORD hath blessed thee since my coming: and now when shall I provide for mine own house also?" +እርሱም። የምሰጥህ ምንድር ነው? አለ። ያዕቆብም አለው። ምንም አትስጠኝ፤ ይህንም ነገር ብታደርግልኝ እንደ ገና በጎችህን አበላለሁ እጠብቃለሁም።,ወይቤሎ ላባ ምንተ አሀብከ ወይቤሎ ያዕቆብ አልቦ ዘተሀበኒ ለእመ ገበርከ ሊተ ዘንተ ነገረ እርዒ ካዕበ አባግዒከ ወአዐቅብ ።,"And he said, What shall I give thee? And Jacob said, Thou shalt not give me any thing: if thou wilt do this thing for me, I will again feed and keep thy flock:" +ዛሬ በመንጎችህ በኩል አልፋለሁ፥ በዚያም ከበጎችህ መካከል ዝንጕርጕርና ነቍጣ ያለበቱን ጥቁሩንም በግ ሁሉ፥ ከፍየሎቹም ነቍጣና ዝንጕርጕር ያለበቱን እለያለሁ፤ እነርሱም ደመወዜ ይሆናሉ።,ወይኅልፍ ኵሉ አባግዒከ ዮም ወፍልጥ እምውስቴቱ ኵሎ በግዐ ዘጸዐዳ ጸጐሩ ወኵሎ ጸዐዳ ወዘኰሠኰሥ ሕብሩ ወፍጥረቱ ይኩነኒ ዐስብየ ።,"I will pass through all thy flock to day, removing from thence all the speckled and spotted cattle, and all the brown cattle among the sheep, and the spotted and speckled among the goats: and of such shall be my hire." +ስለዚህም በፊትህ ያለውን ደመወዜን ለመመልከት በመጣህ ጊዜ ወደ ፊት ጻድቅነቴ ይመሰክርልኛል፤ ከፍየሎች ዝንጕርጕርና ነቍጣ የሌለበት ከበግ ጠቦቶችም ጥቁር ያልሆኑ ሁሉ፥ እርሱ በእኔ ዘንድ ቢገኝ እንደ ተሰረቀ ይቆጠርብኝ።,ወኵሉ ዘኢኮነ ኰሠኰሠ ወዘኢኮነ ጸዐዳ ፍጥረቱ ለከ ይኩን ውእቱ ።,"So shall my righteousness answer for me in time to come, when it shall come for my hire before thy face: every one that is not speckled and spotted among the goats, and brown among the sheep, that shall be counted stolen with me." +ላባም። እነሆ እንደ ቃልህ ይሁን አለ።,ወይቤሎ ላባ ይኩን በከመ ትቤ ።,"And Laban said, Behold, I would it might be according to thy word." +በዚያም ቀን ከተባቶቹ ፍየሎች ሽመልመሌ መሳይና ነቍጣ ያለባቸውን፥ ከእንስቶቹም ፍየሎች ዝንጕርጕርና ነቍጣ ያለባቸውን፥ ነጭ ያለበትን ማንኛውንም ሁሉ፥ ከበጎቹም መካከል ጥቁሩን በግ ሁሉ ለይቶ ለልጆቹ ሰጣቸው።,ወፈለጠ በይእቲ ዕለት አብሓኰ አባግዕ ወዘኰሠኰሥ ወዘጸዐዳ ወኵሎ አብሓኰ አጣሊ ወዘኰሠኰሥ ወዘጸዐዳ ወዘቀዪሕ ሕብሩ ወወሀበ ለደቂቁ ።,"And he removed that day the he goats that were ringstraked and spotted, and all the she goats that were speckled and spotted, and every one that had some white in it, and all the brown among the sheep, and gave them into the hand of his sons." +በእርሱና በያዕቆብ መካከልም የሦስት ቀን መንገድ ያህል አራቃቸው፤ ያዕቆብም የቀሩትን የላባን በጎች ይጠብቅ ነበር።,ወርሕቀ ምሕዋረ ሠሉስ ማእከሎሙ ወማእከለ ያዕቆብ ወያዕቆብሰ ይሬዒ አባግዐ ላባ ዘተርፈ ።,And he set three days' journey betwixt himself and Jacob: and Jacob fed the rest of Laban's flocks. +ያዕቆብም ልብን ለውዝ ኤርሞን ከሚባሉ እንጨቶች እርጥብ በትርን ወስዶ በበትሮቹ ውስጥ ያለው ነጭ እንዲታይ ነጭ ሽመልመሌ አድርጎ ላጣቸው።,ወነሥአ ሎቱ ያዕቆብ በትረ ዘልብን ሐመልሚለ ወዘከርካዕ ዐቢየ ወለሐጸ ያዕቆብ ወአሰሰሎ ኀመልሚሎ ወአስተርአየ ጻዕዳሆን ለእማንቱ አብትር እለ ለሐጸ ።,"And Jacob took him rods of green poplar, and of the hazel and chesnut tree; and pilled white strakes in them, and made the white appear which was in the rods." +የላጣቸውንም በትሮች በጎቹ ውኃ ሊጠጡ በመጡ ጊዜ በውኃ ማጠጫው ገንዳ ውስጥ በበጎቹ ፊት አኖራቸው፤ በጎቹ ውኃ ሊጠጡ በመጡ ጊዜ ይጎመጁ ነበር።,ወወደዮን ለእማንቱ አብትር ውስተ ገብላት ዘምስታየ ማይ ከመ ሶበ መጽአ እማንቱ አባግዕ ይስተያ ቅድሜሆን ይኩና እማንቱ አብትር ወሶበ መጽአ እማንቱ አባግዕ ይስተያ ይፀንሳ በአርአያሆን ለእማንቱ አብትር ።,"And he set the rods which he had pilled before the flocks in the gutters in the watering troughs when the flocks came to drink, that they should conceive when they came to drink." +በጎቹም በትሮቹን አይተው ከመጎምጀታቸው የተነሣ ፀነሱ፤ በጎቹም ሽመልመሌ መሳይና ዝንጕርጕር ነቍጣም ያለበቱን ወለዱ።,ወሶበ መጽኣ ወሰትያ ፀንሳ በአርአያሆን ለእማንቱ አብትር ወወለዳ እማንቱ አባግዕ ጸዐዳ ወዘሕብረ ሐመድ ወኰሠኰሠ ።,"And the flocks conceived before the rods, and brought forth cattle ringstraked, speckled, and spotted." +ያዕቆብም ጠቦቶቹን ለየ፥ ሽመልመሌ መሳይና ጥቁር ያለባቸውን በጎቹንም ሁሉ በላባ በጎች ፊት ለፊት አኖረ፤ መንጎቹንም ለብቻቸው አቆማቸው፥ ወደ ላባም በጎች አልጨመራቸውም።,ወቢጸ ተባዕት አባግዒሁ ፈለጠ ያዕቆብ ወአቀሞን ቅድመ አብሓኵ ጸዐዳ ወዘሕብረ ጸዐዳ ወፈለጠ መራዕየ እንተ ባሕቲቱ ወኢደመሮን ውስተ አባግዐ ላባ ።,"And Jacob did separate the lambs, and set the faces of the flocks toward the ringstraked, and all the brown in the flock of Laban; and he put his own flocks by themselves, and put them not unto Laban's cattle." +እንዲህም ሆነ፤ የበረቱት በጎች በጎመጁ ጊዜ፥ በጎቹ በትሮቹን አይተው በበትሮቹ አምሳል ይፀንሱ ዘንድ ያዕቆብ በትሮቹን በውኃ ማጠጫው ገንዳ ውስጥ ከበጎቹ ፊት አደረገ፤,ወእምዝ እንከ አመ መዋዕሊሁ በዘ ቦቱ ይፀንሳ እማንቱ አባግዕ ይሠይሞን ያዕቆብ ለእማንቱ አብትር ቅድመ አባግዕ ውስተ ገብላት ከመ ይፅነሳ በአርአያሆን ለእማንቱ አብትር ።,"And it came to pass, whensoever the stronger cattle did conceive, that Jacob laid the rods before the eyes of the cattle in the gutters, that they might conceive among the rods." +በደከሙ በጎችም ፊት በትሩን አያደርገውም ነበር፤ የደከሙትም ለላባ፥ የበረቱትም ለያዕቆብ ሆኑ።,ወእምከመ ወለዳ እማንቱ አባግዕ ኢይሠይሞን እንከ ወኮና ኵሉ ዘቦቱ ትእምርተ ለያዕቆብ ወዘአልቦ ትእምርተ ለላባ ።,"But when the cattle were feeble, he put them not in: so the feebler were Laban's, and the stronger Jacob's." +ያ ሰውም እጅግ ባለ ጠጋ ሆነ፤ ብዙም ከብት ሴቶችም ወንዶችም ባሪያዎች ግመሎችም አህዮችም ሆኑለት።,ወብዕለ ያዕቆብ ጥቀ ፈድፋደ ወአጥረየ ብዙነ እንስሳ ወአልህምተ ወአግብርተ ወአእማተ ወአግማለ ወአእዱገ ።,"And the man increased exceedingly, and had much cattle, and maidservants, and menservants, and camels, and asses." +ሰማይና ምድር ሠራዊታቸውም ሁሉ ተፈጸሙ።,ተፈጸመ ሰማይ ወምድር ።,"Thus the heavens and the earth were finished, and all the host of them." +እግዚአብሔርም የሠራውን ሥራ በሰባተኛው ቀን ፈጸመ፤ በሰባተኛውም ቀን ከሠራው ሥራ ሁሉ ዐረፈ።,ወኵሎ ዓለመ ፈጸመ እግዚአብሔር ገቢረ ግብሮ ወአዕረፈ እግዚአብሔር በሳብዕት ዕለት እምኵሉ ግብሩ ።,And on the seventh day God ended his work which he had made; and he rested on the seventh day from all his work which he had made. +እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና።,ወባረካ እግዚአብሔር ለዕለት ሳብዕት ወቀደሳ እስመ ባቲ አዕረፈ እምኵሉ ግብሩ ዘአኀዘ ይግበር እግዚአብሔር ።,"And God blessed the seventh day, and sanctified it: because that in it he had rested from all his work which God created and made." +እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን ባደረገ አምላክ ሰማይንና ምድርን ቀን፥ በተፈጠሩ ጊዜ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው።,ዛቲ መጽሐፍ እንተ ፍጥረተ ሰማይ ወምድር አመ ኮነት ዕለት እንተ ባቲ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድረ ፤,"These are the generations of the heavens and of the earth when they were created, in the day that the LORD God made the earth and the heavens," +የሜዳ ቁጥቋጦ ሁሉ በምድር ላይ ገና አልነበረም፤ የሜዳውም ቡቃያ ሁሉ ገና አልበቀለም ነበር፤ እግዚአብሔር አምላክ ምድር ላይ አላዘነበም ነበርና፥ ምድርንም የሚሠራባት ሰው አልነበረም፤,ወኵሉ ኀመልማለ ሐቅል እምቅድመ ይኩን በምድር ወኵሉ ኀመልማለ ምድር እምቅድመ ይብቈል እስመ ኢያዝነመ እግዚአብሔር ዲበ ምድር እምቅድመ ይትፈጠር እጓለ እመሕያው ።,"And every plant of the field before it was in the earth, and every herb of the field before it grew: for the LORD God had not caused it to rain upon the earth, and there was not a man to till the ground." +ነገር ግን ጉም ከምድር ትወጣ ነበር፥ የምድርንም ፊት ሁሉ ታጠጣ ነበር።,አላ ነቀዐ ማይ የዐርግ ባሕቱ እምነ ምድር ወይሰቅያ ለየብስ ።,"But there went up a mist from the earth, and watered the whole face of the ground." +እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፤ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ።,ወገብሮ እግዚአብሔር ለሰብእ እምነ መሬተ ምድር ወነፍኀ ዲበ ገጹ መንፈሰ ሕይወት ወኮ��� እጓለ እመሕያው ለመንፈሰ ሕይወት ።,"And the LORD God formed man of the dust of the ground, and breathed into his nostrils the breath of life; and man became a living soul." +እግዚአብሔር አምላክም በምሥራቅ በዔድን ገነትን ተከለ የፈጠረውንም ሰው ከዚያው አኖረው።,ወተከለ እግዚአብሔር ውስተ ኤድም ገነተ ቅድመ መንገለ ጽባሕ ወሤሞ ህየ ለእጓለ እመሕያው ዘገብረ ።,And the LORD God planted a garden eastward in Eden; and there he put the man whom he had formed. +እግዚአብሔር አምላክም ለማየት ደስ የሚያሰኘውን፥ ለመብላትም መልካም የሆነውን ዛፍ ሁሉ ከምድር አበቀለ፤ በገነትም መካከል የሕይወትን ዛፍ፥ መልካምንና ክፉን የሚያስታውቀውንም ዛፍ አበቀለ።,ወአብቈለ ዓዲ እግዚአብሔር እምነ ምድር ኵሎ ዕፀወ ዘሠናይ ለበሊዕ ወሠናይ ለርእይ ወዕፀ ሕይወትኒ ማእከለ ገነት ወዕፀኒ ዘያርኢ ወያሌቡ ሠናየ ወእኩየ ።,"And out of the ground made the LORD God to grow every tree that is pleasant to the sight, and good for food; the tree of life also in the midst of the garden, and the tree of knowledge of good and evil." +ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከዔድን ይወጣ ነበር፤ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር።,ወፈለግ ይወጽእ እምነ ቅድሜሁ ከመ ይስቅያ ለገነት ወእምህየ ይትፈለጥ ለአርባዕቱ መኣዝነ ዓለም ።,"And a river went out of Eden to water the garden; and from thence it was parted, and became into four heads." +የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው፤,ስሙ ለአሐዱ ፈለግ ፊሶን ውእቱ ዘየዐውድ ውስተ ኵሉ ምድረ ኤውላጦን ወህየ ኀበ ሀሎ ወርቅ ።,"The name of the first is Pison: that is it which compasseth the whole land of Havilah, where there is gold;" +ከዚያም ሉልና የከበረ ድንጋይ ይገኛል።,ወወርቃ ለይእቲ ምድር ሠናይ ወህየ ሀሎ ዕንቍ ዘየኀቱ ወዕንቍ ኀመልሚል ።,And the gold of that land is good: there is bdellium and the onyx stone. +የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል።,ወስሙ ለካልእ ፈለግ ጌዮን ውእቱ ዘየዐውድ ኵሎ ምድረ ኢትዮጵያ ።,And the name of the second river is Gihon: the same is it that compasseth the whole land of Ethiopia. +የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው፤ እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው።,ወፈለግ ሣልስ ጤግርስ ውእቱ ዘየሐውር ላዕለ ፋርስ ፤ ወፈለግ ራብዕ ውእቱ አፍራጥስ ።,And the name of the third river is Hiddekel: that is it which goeth toward the east of Assyria. And the fourth river is Euphrates. +አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው። እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ወስዶ ያበጃትም ይጠብቃትም ዘንድ በዔድን ገነት አኖረው።,ወነሥኦ እግዚአብሔር ለእጓለ እመሕያው ዘገብረ ወሤሞ ውስተ ገነት ከመ ይትገበራ ወይዕቀባ ።,"And the LORD God took the man, and put him into the garden of Eden to dress it and to keep it." +እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው። ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤,ወአዘዞ እግዚአብሔር ለአዳም ወይቤሎ እምኵሉ ዕፅ ዘሀሎ ውስተ ገነት ብላዕ ።,"And the LORD God commanded the man, saying, Of every tree of the garden thou mayest freely eat:" +ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና።,ወእምዕፅሰ ዘያሌቡ ሠናየ ወእኩየ ኢትብላዕ እምኔሁ እስመ በዕለት እንተ ትበልዑ እምኔሁ ሞተ ትመውቱ ።,"But of the tree of the knowledge of good and evil, thou shalt not eat of it: for in the day that thou eatest thereof thou shalt surely die." +እግዚአብሔር አምላክም አለ። ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።,ወይቤ እግዚአብሔር ኢኮነ ሠናይ ለእጓለ እመሕያው ይንበር ባሕቲቱ ንግበር ሎቱ ቢጸ ዘይረድኦ ።,"And the LORD God said, It is not good that the man should be alone; I will make him an help meet for him." +እግዚአብሔር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ከመሬት አደረገ፤ በምን ስም እንደ��ጠራቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው፤ አዳምም ሕያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስሙ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ።,ወገብረ እግዚአብሔር ዓዲ አራዊተ ገዳም እምነ ምድር ኵሎ አራዊተ ገዳም ወኵሎ አዕዋፈ ሰማይ ወአምጽኦሙ ኀበ አዳም ከመ ይርአይ ወምንተ ይሰምዮሙ ወኵሎ ሰመዮሙ አዳም ለለነፍሰ ሕይወት ውእቱ ይኩን ስሞሙ ።,"And out of the ground the LORD God formed every beast of the field, and every fowl of the air; and brought them unto Adam to see what he would call them: and whatsoever Adam called every living creature, that was the name thereof." +አዳምም ለእንስሳት ሁሉ፥ ለሰማይ ወፎችም ሁሉ፥ ለምድር አራዊትም ሁሉ ስም አወጣላቸው፤ ነገር ግን ለአዳም እንደ እርሱ ያለ ረዳት አልተገኘለትም ነበር።,ወሰመዮሙ አዳም ኵሎ አስማቲሆሙ ለእንስሳ ወለአዕዋፈ ሰማይ ወለኵሉ አራዊተ ገዳም ወለአዳምሰ ኢተረክበ ረድኤቱ ዘከማሁ ።,"And Adam gave names to all cattle, and to the fowl of the air, and to every beast of the field; but for Adam there was not found an help meet for him." +እግዚአብሔር አምላክም በአዳም ከባድ እንቅልፍን ጣለበት፥ አንቀላፋም፤ ከጎኑም አንዲት አጥንትን ወስዶ ስፍራውን በሥጋ ዘጋው።,ወፈነወ እግዚአብሔር ድቃሰ ላዕለ አዳም ወኖመ ወነሥአ አሐደ እምዐጽመ ገቦሁ ወመልአ ሥጋ መካና ።,"And the LORD God caused a deep sleep to fall upon Adam, and he slept: and he took one of his ribs, and closed up the flesh instead thereof;" +እግዚአብሔር አምላክም ከአዳም የወሰዳትን አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት፤ ወደ አዳምም አመጣት።,ወነደቃ እግዚአብሔር ለይእቲ ዐጽመ ገቦ እንተ ነሥአ እምነ አዳም ወረሰያ ብእሲቶ ወአምጽአ ኀበ አዳም ።,"And the rib, which the LORD God had taken from man, made he a woman, and brought her unto the man." +አዳምም አለ። ይህች አጥንት ከአጥንቴ ናት፥ ሥጋም ከሥጋዬ ናት፤ እርስዋ ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል።,ወይቤ አዳም ዝንቱ ውእቱ ዐጽም እምዐጽምየ ወሥጋ እምሥጋየ ዛቲ ለትኩነኒ ብእሲትየ እስመ እምታ ወጽአት ይእቲ ።,"And Adam said, This is now bone of my bones, and flesh of my flesh: she shall be called Woman, because she was taken out of Man." +ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ በሚስቱም ይጣበቃል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።,ወበእንተ ዝንቱ ይኅድግ ብእሲ አባሁ ወእሞ ወይትልዋ ለብእሲቱ ወይከውኑ ክልኤሆሙ አሐደ ሥጋ ።,"Therefore shall a man leave his father and his mother, and shall cleave unto his wife: and they shall be one flesh." +አዳምና ሚስቱ ሁለቱም ዕራቁታቸውን ነበሩ፥ አይተፋፈሩም ነበር።,ወሀለዉ አዳም ወብእሲቱ ዕራቃኒሆሙ ወኢየኀፍሩ ።,"And they were both naked, the man and his wife, and were not ashamed." +በምድርም ቀድሞ በአብርሃም ዘመን ከሆነው ራብ በላይ ራብ ሆነ፤ ይስሐቅም ወደ ፍልስጥኤም ንጉሥ ወደ አቢሜሌክ ወደ ጌራራ ሄደ።,ወኮነ ረኃብ ውስተ ብሔር ካልእ ዘእንበለ ረኃብ ዘኮነ በመዋዕለ አብርሃም ወሖረ ይስሐቅ ኀበ አቤሜሌክ ንጉሠ ፍልስጥኤም በጌራራ ።,"And there was a famine in the land, beside the first famine that was in the days of Abraham. And Isaac went unto Abimelech king of the Philistines unto Gerar." +እግዚአብሔር ተገለጠለት፥ እንዲህም አለው። ወደ ግብፅ አትውረድ፥ እኔ በምልህ ምድር ተቀመጥ እንጂ።,ወአስተርአዮ አምላክ እግዚአብሔር ወይቤሎ ኢትረድ ውስተ ግብጽ ወኅድር ውስተ ምድር እንተ አነ እቤለከ ።,"And the LORD appeared unto him, and said, Go not down into Egypt; dwell in the land which I shall tell thee of:" +በዚህች ምድር ተቀመጥ፥ ከአንተ ጋርም እሆናለሁ፥ እባርክሃለሁም፤ እነዚህን ምድሮች ሁሉ ለአንተም ለዘርህም እሰጣለሁና፥ ለአባትህ ለአብርሃም የማልሁለትንም መሐላ አጸናለሁ።,ወንበር ውስተ ይእቲ ምድር ወአሐውር ምስሌከ ወእባርከከ እስመ ለከ ወለዘርእከ እሁባ ሊዛቲ ምድር ወኣቀውም ምስሌከ መሐላየ ዘመሐልኩ ለአብርሃም አቡከ ።,"Sojourn in this land, and I will be with thee, and will bless thee; for unto thee, and unto thy seed, I will give all these countries, and I will perform the oath which I sware unto Abraham thy father;" +ዘርህንም እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛለሁ፥ እነዚህንም ምድሮች ሁሉ ለዘርህ እሰጣለሁ፤ የምድርም አህዛብ ሁሉ በዘርህ ይባረካሉ፤,ወኣበዝኆ ለዘርእከ ከመ ኮከበ ሰማይ ወእሁባ ለዘርእከ ኵላ ዛተ ምድረ ወይትባረክ በዘርእከ ኵሉ አሕዛበ ምድር ።,"And I will make thy seed to multiply as the stars of heaven, and will give unto thy seed all these countries; and in thy seed shall all the nations of the earth be blessed;" +አብርሃም ቃሌን ሰምቶአልና፥ ፍርዴን ትእዛዜን ሥርዓቴን ሕጌንም ጠብቆአልና።,እስመ ሰምዐ አብርሃም ቃለ ዚአየ ወዐቀበ ትእዛዝየ ወኵነኔየ ወሕግየ ።,"Because that Abraham obeyed my voice, and kept my charge, my commandments, my statutes, and my laws." +ይስሐቅም በጌራራ ተቀመጠ።,ወነበረ ይስሐቅ ውስተ ጌራራ ።,And Isaac dwelt in Gerar: +የዚያም ስፍራ ሰዎች ስለ ሚስቱ ጠየቁት፤ እርሱም። እኅቴ ናት አለ፤ የዚህ ስፍራ ስዎች ለርብቃ ሲሉ እንዳይገድሉኝ ብሎ ሚስቴ ናት ማለትን ፈርቶአልና፤ እርስዋ ውብ ነበረችና።,ወተስእልዎ ሰብአ ብሔር ለይስሐቅ በእንተ ርብቃ ብእሲቱ ወይቤሎሙ እኅትየ ይእቲ እስመ ፈርሀ አይድዖቶሙ ከመ ብእሲቱ ይእቲ ከመ ኢይቅትልዎ ሰብአ ውእቱ ብሔር በእንተ ርብቃ ብእሲቱ እስመ ሠናይት ይእቲ ገጻ ።,"And the men of the place asked him of his wife; and he said, She is my sister: for he feared to say, She is my wife; lest, said he, the men of the place should kill me for Rebekah; because she was fair to look upon." +በዚያም ብዙ ቀን ከተቀመጠ በኋላ የፍልስጥኤም ንጉሥ አቢሜሌክ በመስኮት ሆኖ ጎበኘ፥ ይስሐቅም ሚስቱን ርብቃን ሲዳራት አየ።,ወነበረ ብዙኀ መዋዕለ ህየ ወሶበ ሐወጸ ንጉሥ እንተ መስኮት ርእዮ ለይስሐቅ እንዘ ይትዌነይ ምስለ ርብቃ ብእሲቱ ።,"And it came to pass, when he had been there a long time, that Abimelech king of the Philistines looked out at a window, and saw, and, behold, Isaac was sporting with Rebekah his wife." +አቢሜሌክም ይስሐቅን ጠራ፥ እንዲህም አለው። እነሆ ሚስትህ ናት፤ እንዴትስ እርስዋን። እኅቴ ናት አልህ? ይስሐቅም። በእርስዋ ምክንያት እንዳልሞት ብዬ ነው አለው።,ወጸውዖ አቤሜሌክ ለይስሐቅ ወይቤሎ ዮጊ ብእሲትከ ይእቲ ወትቤለኒ እኅትየ ይእቲ ወይቤ ይስሐቅ እስመ እቤ ዮጊ ይቀትሉኒ በእንቲአሃ ።,"And Abimelech called Isaac, and said, Behold, of a surety she is thy wife: and how saidst thou, She is my sister? And Isaac said unto him, Because I said, Lest I die for her." +አቢሜሌክም አለ። ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው? ከሕዝብ አንዱ ከሚስትህ ጋር ሊተኛ ጥቂት በቀረው ነበር፥ ኃጢአትንም ልታመጣብን ነበር።,ወይቤሎ አቤሜሌክ ምንትኑ ዝንቱ ዘረሰይከነ ሕቀ ክመ ዘእምሰከበ ምስለ ብእሲትከ ዘእምአዝማድየ ብእሲ ወእምአምጻእከ ላዕሌየ ኀጢአተ በኢያእምሮ ።,"And Abimelech said, What is this thou hast done unto us? one of the people might lightly have lien with thy wife, and thou shouldest have brought guiltiness upon us." +አቢሜሌክም ሕዝቡን ሁሉ። ይህን ሰው ሚስቱንም የሚነካ ሞትን ይሙት ብሎ አዘዘ።,ወአዘዘ ለኵሉ አሕዛቢሁ ወይቤሎሙ ኵሉ ዘሰሐጦ ለዝንቱ ብእሲ ሞት እኩይ ኵነኔሁ ።,"And Abimelech charged all his people, saying, He that toucheth this man or his wife shall surely be put to death." +ይስሐቅም በዚያች ምድር ዘርን ዘራ፥ በዚያች ዓመትም መቶ እጥፍ አገኘ፤ እግዚአብሔርም ባረከው።,ወዘርዐ ይስሐቅ ውስተ ይእቲ ምድር ወኮኖ ምእተ ምክዕቢተ ወባረኮ አምላክ እግዚአብሔር ።,"Then Isaac sowed in that land, and received in the same year an hundredfold: and the LORD blessed him." +ባለ ጠጋ ሰውም ሆነ፥ እጅግ እስኪበልጥ ድረስም እየጨመረ ይበዛ ነበር፤,ወተለዐለ ውእቱ ብእሲ ወየዐቢ ወየዐቢ ጥቀ ።,"And the man waxed great, and went forward, and grew until he became very great:" +የበግና የላም ከብትም ሎሌዎችም እጅግ በዙለት፤ የፍልስጥኤም ሰዎች ቀኑበት።,ወአጥረየ አባግዐ ወአልህምተ ወገራውሀ ብዙኀ ወቀንኡ ላዕሌሁ ��ብአ ፍልስጥኤም ።,"For he had possession of flocks, and possession of herds, and great store of servants: and the Philistines envied him." +በአባቱ በአብርሃም ዘመን የአባቱ ሎሌዎች የማሱአቸውን ጕድጓዶች ሁሉ የፍልስጥኤም ሰዎች ደፈኑአቸው አፈርንም ሞሉባቸው።,ወኵሎ ዐዘቃተ ዘከረዩ ደቀ አብርሃም በመዋዕለ አቡሁ ደፈንዎ ሰብአ ፍልስጥኤም ወመልእዎ መሬተ ።,"For all the wells which his father's servants had digged in the days of Abraham his father, the Philistines had stopped them, and filled them with earth." +አቢሜሌክም ይስሐቅን። ከእኛ ተለይተህ ሂድ፥ ከእኛ ይልቅ እጅግ በርትተሃልና አለው።,ወይቤሎ አቤሜሌክ ለይስሐቅ ሑር እምኔነ እስመ ጸናዕከነ ጥቀ ።,"And Abimelech said unto Isaac, Go from us; for thou art much mightier than we." +ይስሐቅም ከዚያ ሄደ፥ በጌራራም ሸለቆ ሰፍሮ በዚያ ተቀመጠ።,ወሖረ እምህየ ይስሐቅ ወኀደረ ውስተ ቈላተ ጌራራ ወነበረ ህየ ።,"And Isaac departed thence, and pitched his tent in the valley of Gerar, and dwelt there." +ይስሐቅም በአባቱ በአብርሃም ዘመን ቈፍረዋቸው የነበሩትን የውኃ ጕድጓዶች ደግሞ አስቈፈረ፤ አብርሃም ከሞተ በኋላ የፍልስጥኤም ሰዎች ደፍነዋቸው ነበሩና፤ አባቱም ይጠራቸው በነበረው ስም ጠራቸው።,ወካዕበ ከረዮን ይስሐቅ ለዐዘቃተ ማይ እለ ከረዩ አግብርተ አቡሁ አብርሃም ዘደፈኑ ሰብአ ፍልስጥኤም እምድኅረ ሞተ አብርሃም አቡሁ ወሰመዮን በአስማቲሆን ዘሰመዮን አብርሃም ።,"And Isaac digged again the wells of water, which they had digged in the days of Abraham his father; for the Philistines had stopped them after the death of Abraham: and he called their names after the names by which his father had called them." +የይስሐቅ ሎሌዎችም በሸለቆው ውስጥ ቈፈሩ፥ በዚያም የሚመነጭ የውኃ ጕድጓድ አገኙ።,ወከረዩ አግብርተ ይስሐቅ ዐዘቃተ በቈላተ ጌራራ ወረከቡ ነቅዐ ማይ ጥዑም ።,"And Isaac's servants digged in the valley, and found there a well of springing water." +የጌራራ አገር እረኞች ከይስሐቅ እረኞች ጋር። ውኃው የእኛ ነው ሲሉ ተከራከሩ፤ የዚያችንም ጕድጓድ ስም ኤሴቅ ብሎ ጠራት፥ ለእርስዋ ሲሉ ተጣልተዋልና።,ወተባአሱ ኖሎተ ይስሐቅ ወኖሎተ ጌራራ ወይቤሉ ዚአነ ማይ ወሰመያ ስማ ለይእቲ ዐዘቅት ዐዘቅተ ዐመፃ እስመ ዐመፅዎ ።,"And the herdmen of Gerar did strive with Isaac's herdmen, saying, The water is ours: and he called the name of the well Esek; because they strove with him." +ሌላ ጕድጓድም ማሱ፥ ስለ እርስዋም ደግሞ ተጣሉ፤ ስምዋንም ስጥና ብሎ ጠራት ።,ወግዕዘ እምህየ ይስሐቅ ወከረየ ካልአ ዐዘቅተ በህየ ወተሳነንዎ በእንቲአሃ ወሰመያ ስማ ጽልእ ።,"And they digged another well, and strove for that also: and he called the name of it Sitnah." +ከዚያም እልፍ ብሎ ሌላ ጕድጓድ አስቈፈረ፥ ስለ እርስዋም አልተጣሉም፤ ስምዋንም ርኆቦት ብሎ ጠራት እንዲህ ሲል። አሁን እግዚአብሔር አሰፋልን፥ በምድርም እንበዛለን።,ወግዕዘ እምህየ ወከረየ ዐዘቅተ ወኢተባአስዎ በእንቲአሃ ወሰመየ ስሞ መርሕብ እንዘ ይብል እስመ አርሐበ ለነ እግዚአብሔር ይእዜ ወአብዝኀነ ውስተ ምድርነ ።,"And he removed from thence, and digged another well; and for that they strove not: and he called the name of it Rehoboth; and he said, For now the LORD hath made room for us, and we shall be fruitful in the land." +ከዚያም ወደ ቤርሳቤህ ወጣ። በዚያችም ሌሊት እግዚአብሔር ተገለጠለት፥ እንዲህም አለው። እኔ የአባትህ የአብርሃም አምላክ ነኝ፤ አትፍራ፥ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና፤ እባርክሃለሁ፤ ስለ ባሪያዬ ስለ አብርሃም ዘርህን አበዛለሁ።,ወግዕዘ እምህየ ኀበ ዐዘቅተ መሐላ ።,And he went up from thence to Beersheba. +በዚያም መሠዊያን ሠራ የእግዚአብሔርንም ስም ጠራ፥ በዚያም ድንኳን ተከለ፤ የይስሐቅም ሎሌዎች በዚያ ጕድጓድ ማሱ።,ወአስተርአዮ አምላክ እግዚአብሔር በይእቲ ሌሊት ወይቤሎ ነየ አነ ውእቱ አምላኩ ለአብርሃም አቡከ ኢትፍራህ ሀለውኩ ምስሌከ ወእባርከከ ወኣበዝኆ ለዘርእከ በ��ንተ አብርሃም አቡከ ።,"And the LORD appeared unto him the same night, and said, I am the God of Abraham thy father: fear not, for I am with thee, and will bless thee, and multiply thy seed for my servant Abraham's sake." +አቢሜሌክና የሙሽራው ወዳጅ አኮዘት የሠራዊቱም አለቃ ፊኮል ከጌራራ ወደ እርሱ ሄዱ።,ወነደቀ በህየ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር አምላኩ ወጸውዐ ስመ እግዚአብሔር አምላኩ ወተከለ ህየ ዐጸደ ወከረዩ በህየ ደቀ ይስሐቅ ዐዘቅተ ።,"And he builded an altar there, and called upon the name of the LORD, and pitched his tent there: and there Isaac's servants digged a well." +ይስሐቅም። ለምን ወደ እኔ መጣችሁ? እናንተ ጠልታችሁኛል፥ ከእናንተም ለይታችሁ አሳድዳችሁኛል አላቸው።,ወሖረ ኀቤሁ አቤሜሌክ እምነ ጌራራ ወአኮዘት መጋቤ መራዕይሁ ወፋኮል መልአከ ሰርዌሁ ።,"Then Abimelech went to him from Gerar, and Ahuzzath one of his friends, and Phichol the chief captain of his army." +እነርሱም አሉት። እግዚአብሔር ከአንተ ጋር እንዳለ በእርግጥ አየን፤ ስለዚህም። በእኛና በአንተ መካከል መሐላ ይሁን፤ እኛ አንተን እንዳልነካንህ፥ በጎነትንም ብቻ እንዳሳየንህ፥ በደኅናም እንደ ሰደድንህ፥ አንተም ክፉ እንዳትሠራብን ቃል ኪዳን ከአንተ ጋር እናድርግ አልን፤ አንተ አሁን ከእግዚአብሔር ዘንድ የተባረክህ ነህ።,ወይቤ ይስሐቅ ምንተ መጻእክሙ ኀቤየ እምድኅረ ጸላእክሙኒ ወሰደድክሙኒ እምኀቤክሙ ።,"And Isaac said unto them, Wherefore come ye to me, seeing ye hate me, and have sent me away from you?" +ይስሐቅም ማዕድ አቀረበላቸው፥ በሉም ጠጡም።,ወይቤሎ ሶበ ርኢነ ከመ ሀሎ እግዚአብሔር አምላክ ምስሌከ ወንቤ ከመ ይኩን ማእከሌከ ወማእከሌነ መሐላ ወንትማሐል ፤,"And they said, We saw certainly that the LORD was with thee: and we said, Let there be now an oath betwixt us, even betwixt us and thee, and let us make a covenant with thee;" +ማልደውም ተነሡ፥ እርስ በርሳቸውም ተማማሉ፤ ይስሐቅም አሰናበታቸው፥ ከእርሱም ወጥተው በደኅና ሄዱ።,ከመ ኢትግበር እኩየ ላዕሌነ እስመ አኮ ንሕነ ዘአስቆረርናከ አላ አንበርናከ ሠናየ ወፈነውናከ በሠናይ ወይእዜኒ ቡሩክ አንተ ለእግዚአብሔር አምላክ ።,"That thou wilt do us no hurt, as we have not touched thee, and as we have done unto thee nothing but good, and have sent thee away in peace: thou art now the blessed of the LORD." +በዚያም ቀን የይስሐቅ ሎሌዎች መጡ፥ ስለቈፈሩአትም ጕድጓድ። ውኃ አገኘን ብለው ነገሩት።,ወገብረ ሎሙ መሐላ ወበልዑ ወሰትዩ ።,"And he made them a feast, and they did eat and drink." +ስምዋንም ሳቤህ ብሎ ጠራት፤ ስለዚህም የከተማይቱ ስም እስከ ዛሬ ድረስ ቤርሳቤህ ነው።,ወተንሥኡ በጽባሕ ወተማሐሉ በበይናቲሆሙ ወፈነዎሙ ይስሐቅ ወሖሩ በዳኅን ።,"And they rose up betimes in the morning, and sware one to another: and Isaac sent them away, and they departed from him in peace." +ዔሳውም አርባ ዓመት ሲሆነው የኬጢያዊ የብኤሪን ልጅ ዮዲትን፥ የኬጢያዊ የኤሎንን ልጅ ቤሴሞትንም ሚስቶች አድርጎ አገባ፤,ወኮነ በይእቲ ዕለት በጽሑ አግብርቲሁ ለይስሐቅ ወነገርዎ በእንተ ዐዘቅት ዘከረዩ ወኢረከቡ ማየ በውስቴታ ።,"And it came to pass the same day, that Isaac's servants came, and told him concerning the well which they had digged, and said unto him, We have found water." +እነርሱም የይስሐቅንና የርብቃን ልብ ያሳዝኑ ነበር። a,ወሰመያ መሐላ ወበእንተ ዝንቱ ሰመያ ለይእቲ ሀገር መሐላ እስከ ዮም ።,And he called it Shebah: therefore the name of the city is Beersheba unto this day. +ያዕቆብም መንገዱን ሄደ፥ የእግዚአብሔር መላእክትም ተገናኙት።,ወተንሥአ ላባ በጽባሕ ወሰዐመ አዋልዲሁ ወደቂቆ ወባረኮሙ ወተመይጠ ላባ ብሔሮ ወሖረ ።,"And Jacob went on his way, and the angels of God met him." +ያዕቆብም ባያቸው ጊዜ። እነዚህ የእግዚአብሔር ሠራዊት ናቸው አለ፤ የዚያንም ስፍራ ስም መሃናይም ብሎ ጠራው።,ወያዕቆብኒ ገብአ ውስተ ፍኖቱ ወነጸረ በአዕይንቲሁ ያዕቆብ ወርእየ ተዓይነ እግዚአብሔር ኅዱረ ወተ��ከብዎ መላእክተ እግዚአብሔር ።,"And when Jacob saw them, he said, This is God's host: and he called the name of that place Mahanaim." +ያዕቆብም ወደ ወንድሙ ወደ ዔሳው ወደ ሴይር ምድር ወደ ኤዶም አገር ከፊቱ መልእክተኞችን ላከ፤,ወይቤ ያዕቆብ ሶበ ርእየ ተዓይነ እግዚአብሔር ይእቲ ዛቲ ወሰመዮ ስሞ ለውእቱ ብሔር ተዓይን ።,"And Jacob sent messengers before him to Esau his brother unto the land of Seir, the country of Edom." +እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። ለጌታዬ ለዔሳው። ባሪያህ ያዕቆብ እንዲህ አለ ብላችሁ ንገሩት። በላባ ዘንድ በስደት ተቀመጥሁ፤ እስከ አሁን ድረስ ቆየሁ፤,ወፈነወ ያዕቆብ ሐዋርያ ኀበ ዔሳው እኁሁ ብሔረ ሴይር ውስተ ምድረ ኤዶም ።,"And he commanded them, saying, Thus shall ye speak unto my lord Esau; Thy servant Jacob saith thus, I have sojourned with Laban, and stayed there until now:" +ላሞችንም አህዮችንም በጎችን ወንዶች ባሪያዎችንም ሴቶች ባሪያዎችንም አገኘሁ፤ አሁንም በፊትህ ሞገስን አገኝ ዘንድ ለጌታዬ ለማስታወቅ ላክሁ።,ወአዘዞሙ ወይቤሎሙ ከመዝ በልዎ ለዔሳው እግዚእየ ከመዝ ይቤ ገብርከ ያዕቆብ ኀበ ላባአ ነበርኩ ወጐንዶይኩ እስከ ዮም ።,"And I have oxen, and asses, flocks, and menservants, and womenservants: and I have sent to tell my lord, that I may find grace in thy sight." +መልእክተኞቹም ወደ ያዕቆብ ተመልሰው እንዲህ አሉት። ወደ ወንድምህ ወደ ዔሳው ሄደን ነበር፤ እርሱም ደግሞ ሊቀበልህ ይመጣል፥ ከእርሱም ጋር አራት መቶ ሰዎች አሉ።,ወአጥረይኩ አእዱገ ወአግማለ ወአልህምተ ወአባግዐ ወአግብርተ ወአእማተ ወፈነውኩአ ይዜንውዎ ለእግዚእየ ዔሳውአ ከመ እርከብ ሞገሰ በቅድሜከ አነአ ገብርከአ ።,"And the messengers returned to Jacob, saying, We came to thy brother Esau, and also he cometh to meet thee, and four hundred men with him." +ያዕቆብም እጅግ ፈርቶ ተጨነቀ፤ ከእርሱም ጋር ያሉትን ሰዎች መንጎችንም ላሞችንም ግመሎችንም በሁለት ወገን ከፈላቸው፤,ወገብኡ ኀቤሁ ለያዕቆብ እሙንቱ ሐዋርያት እለ ፈነወ ወይቤልዎ ሖርነ ኀበ ዔሳው እኁከ ወናሁ መጽአ ይትቀበልከ ወ፬፻ዕደው ምስሌሁ ።,"Then Jacob was greatly afraid and distressed: and he divided the people that was with him, and the flocks, and herds, and the camels, into two bands;" +እንዲህም አለ። ዔሳው መጥቶ አንዱን ወገን የመታ እንደ ሆነ የቀረው ወገን ያመልጣል።,ወፈርሀ ጥቀ ያዕቆብ ወኀጥአ ዘይገብር ወነፈቆ ለሕዝብ ዘምስሌሁ ወአባግዐኒ ወአልህምተ ወገብሮሙ ክልኤ ትዕይንተ ።,"And said, If Esau come to the one company, and smite it, then the other company which is left shall escape." +ያዕቆብም አለ። የአባቴ የአብርሃም አምላክ ሆይ፥ የአባቴም የይስሐቅ አምላክ ሆይ። ወደ ምድርህ ወደ ተወለድህበትም ስፍራ ተመለስ፥ በጎነትንም አደርግልሃለሁ ያልኸኝ እግዚአብሔር ሆይ፤,ወይቤ ያዕቆብ ለእመ መጽአ ዔሳው ውስተ አሐቲ ትዕይንት ወቀተላ ትድኅን ካልእት ትዕይንት ።,"And Jacob said, O God of my father Abraham, and God of my father Isaac, the LORD which saidst unto me, Return unto thy country, and to thy kindred, and I will deal well with thee:" +ለባሪያህ ከሠራኸው ከምሕረትህና ከእውነትህም ሁሉ ትንሽ ስንኳ የማይገባኝ ነኝ፤ በትሬን ብቻ ይዤ ይህን ዮርዳኖስን ተሻግሬ ነበርና፥ አሁን ግን የሁለት ክፍል ሠራዊት ሆንሁ።,ወይቤ ያዕቆብ ውእቱ አምላከ አበዊየ አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ ውእቱ እግዚአብሔር ዘይቤለኒ ሑር ውስተ ብሔር ኀበ ተወለድከ ወኣሤኒ ላዕሌከ ፤,"I am not worthy of the least of all the mercies, and of all the truth, which thou hast shewed unto thy servant; for with my staff I passed over this Jordan; and now I am become two bands." +ከወንድሜ ከዔሳው እጅ አድነኝ፤ መጥቶ እንዳያጠፋኝ፥ እናቶችንም ከልጆች ጋር እንዳያጠፋ እኔ እፈራዋለሁና።,ያሠኒ እንከሰ ላዕሌየ ወበኵሉ ጽድቅ ወርትዕ ዘገበርከ ላዕሌየ ለገብርከ እስመ በበትርየ ዐደውክዎ ለዝ ዮርዳንስ ወይእዜሰ ኮንኩ ክልኤ ተዓይነ ።,"Deliver me, I pray thee, from the hand of my brother, from the hand of Esau: for I fear him, lest he will come and smite me, and the mother with the children." +አንተም። በእርግጥ መልካም አደርግልሃለሁ፥ ዘርህንም ከብዛቱ የተነሣ እንደማይቈጠር እንደ ባሕር አሸዋ አደርጋለሁ ብለህ ነበር።,አድኀነኒ እምነ እዴሁ ለዔሳው እኁየ እስመ እፈርህ አነ እምኔሁ ላዕለ ርእስየ ከመ ኢይምጻእ ወኢይቅትለኒ ወኢይቅትል እመ ምስለ ውሉዳ ።,"And thou saidst, I will surely do thee good, and make thy seed as the sand of the sea, which cannot be numbered for multitude." +በዚያችም ሌሊት ከዚያው አደረ። ከያዘውም ሁሉ ለወንድሙ ለዔሳው እጅ መንሻን አወጣ፤,ወትቤለኒ ኣሤኒ ላዕሌከ ወእገብሮ ለዘርእከ ከመ ኆጻ ባሕር ዘኢይትኌለቍ እምነ ብዝኁ ።,And he lodged there that same night; and took of that which came to his hand a present for Esau his brother; +ሁለት መቶ እንስት ፍየሎችንና ሀያ የፍየል አውራዎችን፥ ሁለት መቶ እንስት በጎችንና ሀያ የበግ አውራዎችን፥,ወቤተ ህየ በይእቲ ሌሊት ወአውጽአ አምኃ ዘይወስዱ ለዔሳው እኁሁ ፤,"Two hundred she goats, and twenty he goats, two hundred ewes, and twenty rams," +ሠላሳ የሚያጠቡ ግመሎችን ከግልገሎቻቸው ጋር፥ አርባ ላም፥ አሥር በሬ፥ ሀያ እንስት አህያ፥ አሥርም የእህያ ግልገሎችን።,ክልኤ ምእተ አጣሌ ወአብሓኰ አጣሊ ዕሥራ ወአባግዐ ፪፻ወአብሓኰ አባግዕ ፳ ፤,"Thirty milch camels with their colts, forty kine, and ten bulls, twenty she asses, and ten foals." +መንጎቹን በየወገኑ ከፍሎ በባሪያዎቹ እጅ አደረጋቸው፤ ባሪያዎቹንም። በፊቴ እለፉ መንጋውንና መንጋውንም አራርቁት አለ።,ወናቀተ ፴ምስለ እጐሊሆን ወእጐልተ ፵ወአስዋረ ፲ወአእዱገ ፳ወዕዋለ ፲ ።,"And he delivered them into the hand of his servants, every drove by themselves; and said unto his servants, Pass over before me, and put a space betwixt drove and drove." +የፊተኛውንም እንዲህ ብሎ አዘዘው። ወንድሜ ዔሳው ያገኘህ እንደሆነ። አንተ የማን ነህ? ወዴትስ ትሄዳለህ? በፊትህ ያለው ይህስ የማን ነው? ብሎ የጠየቀህም እንደ ሆነ፥,ወወሀቦሙ ለደቁ መራዕየ እንተ ባሕቲቶሙ ወይቤሎሙ ሑሩ ቅድመ ወአስተራሕቁ መራዕየ እመራዕይ ።,"And he commanded the foremost, saying, When Esau my brother meeteth thee, and asketh thee, saying, Whose art thou? and whither goest thou? and whose are these before thee?" +በዚያን ጊዜ አንተ። ለጌታዬ ለዔሳው እጅ መንሻ የሰደደው የባሪያህ የያዕቆብ ነው፤ እርሱም ደግሞ እነሆ ከኋላችን ነው በለው።,ወይቤሎ ለዘ ቀዳሚ ለእመ ረከብኮ ለዔሰው እኁየ ወተስእለከ ወይቤለከ ዘመኑ ዝንቱ ወአይቴ ተሐውር ወዘመኑዝ ዘየሐውር ቅድሜከ ፤,"Then thou shalt say, They be thy servant Jacob's; it is a present sent unto my lord Esau: and, behold, also he is behind us." +እንዲሁም ሁለተኛውንና ሦስተኛውን ከመንጎችም በኋላ የሚሄዱትን ሁሉ እንዲሁ ብሎ አዘዘ። ዔሳውን ባገኛችሁት ጊዜ ይህንኑ ነገር ንገሩት፤,በሎ ዘገብርከ ያዕቆብ አምኃ ዘፈነወ ለእግዚኡ ዔሳው ወናሁ ውእቱኒ ድኅሬነ ይተልወነ ።,"And so commanded he the second, and the third, and all that followed the droves, saying, On this manner shall ye speak unto Esau, when ye find him." +እንዲህም በሉት። እነሆ ባሪያህ ያዕቆብ ከኋላችን ነው። በፊቴ በሚሄደው እጅ መንሻ እታረቀዋለሁ፤ ከዚያም በኋላ ምናልባት ይራራልኛል ፊቱንም አያለሁ ብሎአልና።,ወአዘዞ ለቀዳማዊኒ ወለካልኡኒ ወለሣልሱኒ ወኵሎሙ እለ የሐውሩ ቅድሜሁ ወይነድኡ መራዕየ ወይቤሎሙ ከመዝ በልዎ ለእኁየ ለዔሳው ለእመ ረከብክሙ ።,"And say ye moreover, Behold, thy servant Jacob is behind us. For he said, I will appease him with the present that goeth before me, and afterward I will see his face; peradventure he will accept of me." +እጅ መንሻው ከእርሱ ቀድሞ አለፈ፤ እርሱ ግን በዚያች ሌሊት በሰፈር አደረ።,በልዎ ናሁ ገብርከ ያዕቆብ ይበጽሕ ድኅሬነ ፤ እስመ ይቤ እድኅን እምነ ገጹ በዝንቱ አምኃ ዘይወስዱ ቅድሜሁ ወእምዝ እሬኢ ገጾ ከመ ይትቄበሎ ለገጽየ በዳኅን ።,So went the present over before him: and himself lodged that night in the company. +በዚያች ሌሊትም ተነሣ፥ ሁለቱን ሚስቶቹንና ሁለቱን ባሪያዎቹን አሥራ አንዱንም ልጆቹን ወስዶ የያቦቅን ወንዝ ተሻገረ።,ወእምዝ ፈነወ አምኃ ወውእቱሰ ቤተ ውስተ ትዕይንት በይእቲ ሌሊት ።,"And he rose up that night, and took his two wives, and his two womenservants, and his eleven sons, and passed over the ford Jabbok." +ወሰዳቸውም ወንዙንም አሻገራቸው፥ ከብቱንም ሁሉ አሻገረ።,ወተንሥአ ወነሥኦን ለክልኤሆን አንስቲያሁ ወለክልኤ ዕቁባቲሁ ወዐሠርተ ወአሐደ ደቂቆ ወዐዶወ ማዕዶተ ያቦቅ ።,"And he took them, and sent them over the brook, and sent over that he had." +ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ፤ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር።,ወነሥኦሙ ወዐደወ ውኂዘ ወአዕደወ ኵሎ ንዋይሁ ።,And Jacob was left alone; and there wrestled a man with him until the breaking of the day. +እንዳላሸነፈውም ባየ ጊዜ የጭኑን ሹልዳ ነካው፤ ያዕቆብም የጭኑ ሹልዳ ሲታገለው ደነዘዘ።,ወተርፈ ያዕቆብ ባሕቲቱ ወተጋደሎ ብእሲ እስከ ጸብሐ ።,"And when he saw that he prevailed not against him, he touched the hollow of his thigh; and the hollow of Jacob's thigh was out of joint, as he wrestled with him." +እንዲህም አለው። ሊነጋ አቀላልቶአልና ልቀቀኝ። እርሱም። ካልባረክኸኝ አልለቅቅህም አለው።,ወሶበ ርእየ ከመ ኢይክሎ አኀዞ ሥርወ ሕሩም እንዘ ይትጋደሎ ምስሌሁ ።,"And he said, Let me go, for the day breaketh. And he said, I will not let thee go, except thou bless me." +እንዲህም አለው። ስምህ ማን ነው? እርሱም። ያዕቆብ ነኝ አለው።,ወይቤሎ ፈንወኒ እስመ ጎሐ ጽባሕ ወይቤሎ ኢይፌንወከ ለእመ ኢባረከኒ ።,"And he said unto him, What is thy name? And he said, Jacob." +አለውም። ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ አይባል፤ ከእግዚአብሔር ከሰውም ጋር ታግለህ አሸንፈሃልና።,ወይቤሎ መኑ ስምከ ወይቤሎ ያዕቆብ ።,"And he said, Thy name shall be called no more Jacob, but Israel: for as a prince hast thou power with God and with men, and hast prevailed." +ያዕቆብም። ስምህን ንገረኝ ብሎ ጠየቀው። እርሱም። ስሜን ለምን ትጠይቃለህ? አለው። በዚያም ስፍራ ባረከው።,ወይቤሎ ኢይኩን እንከ ስምከ ያዕቆብ ዳእሙ ይኩን ስምከ እስራኤል እስመ ክህልከ ምስለ እግዚአብሔር ወምስለ እጓለ እመሕያው ።,"And Jacob asked him, and said, Tell me, I pray thee, thy name. And he said, Wherefore is it that thou dost ask after my name? And he blessed him there." +ያዕቆብም። እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፥ ሰውነቴም ድና ቀረች ሲል የዚያን ቦታ ስም Dኒኤል ብሎ ጠራው።,ወይቤሎ አይድዐኒ ስመከ ወይቤሎ ለምንት ለከ ትሴአል ስምየ ወባረኮ በህየ ።,"And Jacob called the name of the place Peniel: for I have seen God face to face, and my life is preserved." +Dኒኤልንም ሲያልፍ ፀሐይ ወጣችበት፥ እርሱም በጭኑ ምክንያት ያነክስ ነበር።,ወሰመዮ ስሞ ያዕቆብ ለውእቱ ብሔር ራእየ እግዚአብሔር እስመ ርኢክዎ ለእግዚአብሔር ገጸ በገጽ ወድኅነት ነፍስየ ወገጽየ ።,"And as he passed over Penuel the sun rose upon him, and he halted upon his thigh." +ስለዚህም የእስራኤል ልጆች እስከ ዛሬ ድረስ የወርችን ሹልዳ አይበሉም፤ የያዕቆብን ጭን ይዞ የወርችን ሹልዳ አደንዝዞአልና።,ወሠረቀ ፀሓይ ሶበ ኀደጎ ራእየ እግዚአብሔር ወሎቱሰ ያስዖዝዞ ክመ እግሩ ።,"Therefore the children of Israel eat not of the sinew which shrank, which is upon the hollow of the thigh, unto this day: because he touched the hollow of Jacob's thigh in the sinew that shrank." +ያዕቆብም ዓይኑን አነሣ፥ እነሆም ዔሳውን ሲመጣ አየው፥ ከእርሱም ጋር አራት መቶ ሰዎች ነበሩ፤ ልጆቹንም ከፍሎ ወደ ልያና ወደ ራሔል ወደ ሁለቱም ባሪያዎች አደረጋቸው፤,ወሶበ ይኔጽር ያዕቆብ ወይሬኢ ነዋ ዔሳው እኁሁ መጽአ ወነዋ አርባዕቱ ምእት ዕደው ምስሌሁ ወነፈቆሙ ያዕቆብ ለደቂቁ ወኀበ ልያ ወኀበ ራሔል ወኀበ ክልኤሆን ዕቁባቲሁ ።,"And Jacob lifted up his eyes, and looked, and, behold, Esau came, and with him four hundred men. And he divided the children unto Leah, and unto Rachel, and unto the two handmaids." +ባሪያዎችንና ልጆቻቸውንም በፊት አደረገ፥ ልያንና ልጆችዋንም በኋለኛው ስፍራ፥ ራሔልንና ዮሴፍንም ከሁሉ በኋላ አደረገ።,ወረሰዮን ለዕቁባቲሁ ምስለ ደቂቆን ቅድመ ወልያ ወደቂቃ ድኅሬሆን ወራሔል ወዮሴፍ ድኅሬሃ ።,"And he put the handmaids and their children foremost, and Leah and her children after, and Rachel and Joseph hindermost." +እርሱም በፊታቸው አለፈ፤ ወደ ወንድሙም እስኪደርስ ድረስ ወደ ምድር ሰባት ጊዜ ሰገደ።,ወውእቱሰ ቅድሜሆሙ ሖረ ወሰገደ ውስተ ምድር ስብዕ እስከ ይበጽሕ ኀበ እኁሁ ።,"And he passed over before them, and bowed himself to the ground seven times, until he came near to his brother." +ዔሳውም ሊገናኘው ሮጠ፥ አንገቱንም አቅፎ ሳመው፤ ተላቀሱም።,ወቀደመ ረዊጸ ዔሳው ወተቀበሎ ወሐቀፎ ክሳዶ ወሰዐሞ ወበከዩ ክልኤሆሙ ።,"And Esau ran to meet him, and embraced him, and fell on his neck, and kissed him: and they wept." +ዓይኑንም አነሣና ሴቶችንና ልጆችን አየ፥ እንዲህም አለ። እነዚህ ምኖችህ ናቸው? እርሱም። እግዚአብሔር ለእኔ ለባሪያህ የሰጠኝ ልጆች ናቸው አለ።,ወሶበ ነጸረ ወርእየ ክልኤሆን አንስቲያሁ ወደቂቆን ወይቤሎ ምንትከ እሙንቱ እሉ ወይቤሎ ደቂቅየ እሙንቱ ዘምሕሮ እግዚአብሔር ለገብርከ ።,"And he lifted up his eyes, and saw the women and the children; and said, Who are those with thee? And he said, The children which God hath graciously given thy servant." +ሴቶች ባሪያዎችም ከልጆቻቸው ጋር ቀርበው ሰገዱ፤,ወመጽኣ ዕቁባቲሁ ወደቂቆን ወሰገዳ ።,"Then the handmaidens came near, they and their children, and they bowed themselves." +ደግሞም ልያና ልጆችዋ ቀርበው ሰገዱ፤ ከዚያም በኋላ ዮሴፍና ራሔል ቀርበው ሰገዱ።,ወመጽአት ልያ ወደቂቃ ወሰገደት ወእምዝ መጽአት ራሔል *ወዮሴፍ * ወሰገደት ።,"And Leah also with her children came near, and bowed themselves: and after came Joseph near and Rachel, and they bowed themselves." +እርሱም። ያገኘሁት ይህ ሠራዊት ሁሉ ምንህ ነው? አለ። እርሱም። በጌታዬ ፊት ሞገስን አገኝ ዘንድ ነው አለ።,ወይቤሎ ምንትከ ውእቱ ዝንቱ ኵሉ ተዓይን ዘረከብኩ ወይቤሎ ያዕቆብ ለዔሰው ዘገበርኩ ለከ እግዚኦ ከመ እርከብ ሞገሰ በቅድሜከ ።,"And he said, What meanest thou by all this drove which I met? And he said, These are to find grace in the sight of my lord." +ዔሳውም። ለእኔ ብዙ አለኝ፤ ወንድሜ ሆይ፥ የአንተ ለአንተ ይሁን አለ።,ወይቤ ዔሳው ብየ አንሰ ብዙኀ አንተ እኁየ ወይኩንከ ለከ ዘዚአከ ።,"And Esau said, I have enough, my brother; keep that thou hast unto thyself." +ያዕቆብም አለ። እንደዚህ አይደለም፤ ነገር ግን በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆንሁ እጅ መንሻዬን ተቀበለኝ፤ የእግዚአብሔርን ፊት እንደሚያይ ፊትህን አይቼአለሁና፥ በቸርነትም ተቀብለኸኛልና።,ወይቤሎ ያዕቆብ ለእመ ረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ ተመጠው እምነ እዴየ አምኃየ እስመ በእንተ ዝንቱ እሬኢ ገጸከ ከመ ዘይሬኢ ገጸ እግዚአብሔር ።,"And Jacob said, Nay, I pray thee, if now I have found grace in thy sight, then receive my present at my hand: for therefore I have seen thy face, as though I had seen the face of God, and thou wast pleased with me." +ይህችንም ያመጣሁልህን በረከቴን ተቀበል፤ እግዚአብሔር በቸርነት ሰጥቶኛልና፥ ለእኔም ብዙ አለኝና። እስኪቀበለውም ድረስ ዘበዘበው።,ወእመሰ ታፈቅረኒ ንሢእ አምኃየ ዘአምጻእኩ ለከ እስመ ምሕረኒ እግዚአብሔር ወብየ ኵሎ ወአገበሮ ወነሥአ ።,"Take, I pray thee, my blessing that is brought to thee; because God hath dealt graciously with me, and because I have enough. And he urged him, and he took it." +እርሱም። ተነሣና እንሂድ፥ እኔም በፊትህ እሄዳለሁ አለ።,ወይቤሎ ዔሳው ተንሥኡ ንሑር እንተ መንጸር ።,"And he said, Let us take our journey, and let us go, and I will go before thee." +እርሱም አለው። ጌታዬ ሆይ፥ ልጆቹ ደካሞች እንደ ሆኑ ታውቃለህ፤ በጎችና ላሞችም ግልገሎቻቸውን ያጠባሉ፤ ሰዎችም አንድ ቀን በችኮላ የነዱአቸው እንደ ሆነ ከብቶቹ ሁሉ ይሞታሉ።,ወይቤሎ ያዕቆብ ለሊከ ታአምር እግዚኦ ከመ ድኩማን ደቂቅ ወአባግዕ ወእጕላትኒ የሐርሣ ላዕሌየ ወለእመሰ መረድነ ላዕሌሆሙ አሐተ ዕለት ወእማእኮ ሰኑየ ይመውቱ ኵሉ እንስሳነ ።,"And he said unto him, My lord knoweth that the children are tender, and the flocks and herds with young are with me: and if men should overdrive them one day, all the flock will die." +ጌታዬ ከባሪያው ፊት ቀድሞ ይለፍ፤ እኔም ወደ ሴይር ከጌታዬ ዘንድ እስክደርስ ድረስ ከፊቴ ባሉት በእንስሳቱ እርምጃና በሕፃናቱ እርምጃ መጠን በዝግታ እከተላለሁ።,ሑር አንተ እግዚእየ ቅድመ ገብርከ ወንሕነሰ በከመ ንክል ነሐውር እስመ ንዋዕልሂ ውስተ ፍኖት እንዘ ነሐውር ወሶበሂ ነሐውር በእግረ ደቂቅ ነሐውር እስከ ንበጽሕ ኀበ እግዚእነ ውስተ ሴይር ።,"Let my lord, I pray thee, pass over before his servant: and I will lead on softly, according as the cattle that goeth before me and the children be able to endure, until I come unto my lord unto Seir." +ዔሳውም። ከእኔ ጋር ካሉት ሰዎች ከፍዬ ልተውልህን? አለ። እርሱም። ይህ ለምንድር ነው? በጌታዬ ዘንድ ሞገስን ማግኘት ይበቃኛል አለ።,ወይቤሎ ዔሳው እኅድጌ እምነ ዝንቱ ሕዝብ ዘምስሌየ ወይቤሎ ለምንትኑ ዝንቱ የአክለኒ ዘረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ እግዚኦ ።,"And Esau said, Let me now leave with thee some of the folk that are with me. And he said, What needeth it? let me find grace in the sight of my lord." +ዔሳውም በዚያን ቀን ወደ ሴይር መንገዱን ተመለሰ።,ወገብአ ዔሳው ፍኖቶ በይእቲ ዕለት ውስተ ሴይር ።,So Esau returned that day on his way unto Seir. +ያዕቆብ ግን ወደ ሱኮት ሄደ፤ በዚያም ለእርሱ ቤትን ሠራ፥ ለከብቶችም ዳሶችን አደረገ፤ ስለዚህም የዚያን ቦታ ስም ሱኮት ብሎ ጠራው።,ወያዕቆብሰ ኀደረ ውስተ ተዓይን ወገብረ ሎቱ ሐጹረ ህየ ሎቱሂ ወለእንስሳሁ ወበእንተዝ ሰመዮ ለውእቱ ብሔር ማኅደር ።,"And Jacob journeyed to Succoth, and built him an house, and made booths for his cattle: therefore the name of the place is called Succoth." +ያዕቆብም ከሁለት ወንዞች መካከል በተመለሰ ጊዜ በከነዓን ምድር ወዳለችው ወደ ሴኬም ከተማ በደኅንነት መጣ፤ በከተማይቱም ፊት ሰፈረ።,ወበጽሐ ያዕቆብ ውስተ ሴሌም ውስተ ሀገረ ሴቄሞን እንተ ሀለወት ውስተ ደብረ ከናአን ወሶበ መጽአ እምነ አፍላግ ዘሶርያ ወበጽሐ አንጻረ ሀገር ።,"And Jacob came to Shalem, a city of Shechem, which is in the land of Canaan, when he came from Padanaram; and pitched his tent before the city." +ድንኳኑን ተክሎበት የነበረውንም የእርሻውን ክፍል ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በመቶ በጎች ገዛው።,ወአኀዘ ደወለ ገራህት ወተከለ ህየ ማኅደረ ወገራህታሰ እንተ ተሣየጠ እምነ ኤሞር አቡሁ ለሴኬም በምእት አባግዕ ።,"And he bought a parcel of a field, where he had spread his tent, at the hand of the children of Hamor, Shechem's father, for an hundred pieces of money." +በዚያም መሠውያውን አቆመ፥ ያንም ኤል ኤሎሄ እስራኤል ብሎ ጠራው።,ወአቀመ በህየ ምሥዋዐ ወጸውዖ በህየ ለአምላከ እስራኤል ።,"And he erected there an altar, and called it Elelohe-Israel." +ይስሐቅ ሸምግሎ ዓይኖቹ ከማየት በፈዘዙ ጊዜ ታላቁን ልጁን ዔሳውን ጠርቶ። ልጄ ሆይ አለው፤ እርሱም። እነሆ አለሁ አለው።,ወኮነ እምድኅረ ልህቀ ይስሐቅ ረሥአ ወተሐምጋ አዕይንቲሁ ወኢይሬኢ ወጸውዖ ለዔሳው ወልዱ ዘይልህቅ ።,"And it came to pass, that when Isaac was old, and his eyes were dim, so that he could not see, he called Esau his eldest son, and said unto him, My son: and he said unto him, Behold, here am I." +እርሱም አለው። እነሆ እኔ አረጀሁ፥ የምሞትበትን ቀን አላውቅም።,ወይቤሎ ናሁ ረሣዕኩ ወኢያአምር ዕለተ ሞትየ ።,"And he said, Behold now, I am old, I know not the day of my death:" +አሁንም ማደኛህን የፍላጻህን አፎትና ቀስትህን ውሰድ፥ ወደ ምድረ በዳም ውጣ፥ አደንም አድንልኝ፤,ወይእዜኒ ንሣእ ንዋየ ሐቅልከ ምጐንጳከ ወቀስተከ ወፃእ ሐቅለ ወነዐ�� ሊተ ።,"Now therefore take, I pray thee, thy weapons, thy quiver and thy bow, and go out to the field, and take me some venison;" +ሳልሞትም ነፍሴ እንድትባርክህ የጣፈጠ መብል እኔ እንደምወደው አዘጋጅተህ እበላ ዘንድ አምጣልኝ።,ወግበር ሊተ መብልዐ ዘከመ ኣፈቅር ወአምጽእ ሊተ እብላዕ ወከመ ትባርክ ነፍስየ ዘእንበለ እሙት ።,"And make me savoury meat, such as I love, and bring it to me, that I may eat; that my soul may bless thee before I die." +ርብቃም ይስሐቅ ለልጁ ለዔሳው ሲነግር ትሰማ ነበር። ዔሳውም አደን አድኖ ሊያመጣ ወደ ምድረ በዳ ሄደ።,ወሰምዐቶ ርብቃ ለይስሐቅ እንዘ ይብሎ ከመዝ ለዔሳው ወልዱ ወሖረ ዔሳው ሐቅለ ይንዐው ለአቡሁ ።,"And Rebekah heard when Isaac spake to Esau his son. And Esau went to the field to hunt for venison, and to bring it." +ርብቃም ልጅዋን ያዕቆብን እንዲህ አለችው። እነሆ፥ አባትህ ለወንድምህ ለዔሳው።,ወትቤሎ ርብቃ ሊያዕቆብ ወልደ ዘይንእስ ናሁ አነ ሰማዕክዎ ለአቡከ እንዘ ይብሎ ለዔሳው እኁከ ፤,"And Rebekah spake unto Jacob her son, saying, Behold, I heard thy father speak unto Esau thy brother, saying," +አደን አድነህ አምጣልኝ፥ ሳልሞትም በልቼ በእግዚአብሔር ፊት እንድባርክህ የጣፈጠ መብል አድርግልኝ ብሎ ሲነግረው ሰማሁ።,አምጽእ ሊተ እምነ ዘነዐውከ ወግበር ሊተ መባልዕተ ወእባርከ ቅድመ እግዚአብሔር ዘእንበለ እሙት ።,"Bring me venison, and make me savoury meat, that I may eat, and bless thee before the LORD before my death." +አሁንም፥ ልጄ ሆይ፥ እኔ በማዝዝህ ነገር ስማኝ፤,ወይእዜኒ ወልድየ ስምዐኒ ዘከመ እቤለከ ።,"Now therefore, my son, obey my voice according to that which I command thee." +ወደ መንጋ ሄደህ ሁለት መልካካም ጠቦቶች አምጣልኝ፤ እነርሱንም ጣፋጭ መብል ለአባትህ እንደሚወደው አደርጋለሁ፤,ወሑር ኀበ አባግዒነ ወአምጽእ ሊተ ክልኤተ መሓስአ በኵረ ሠናያነ ወእግበሮሙ መብልዐ ለአቡከ ዘከመ ያፈቅር ።,"Go now to the flock, and fetch me from thence two good kids of the goats; and I will make them savoury meat for thy father, such as he loveth:" +ለአባትህም፥ ሳይሞት እንዲባርክህ፥ ይበላ ዘንድ ታገባለታለህ።,ወትሰድ ለአቡከ ወይብላዕ ወይባርከ ዘእንበለ ይሙት ።,"And thou shalt bring it to thy father, that he may eat, and that he may bless thee before his death." +ያዕቆብም ርብቃን እናቱን አላት። እነሆ ዔሳው ወንድሜ ጠጕራም ሰው ነው፥ እኔ ግን ለስላሳ ነኝ፤,ወይቤላ ያዕቆብ ለርብቃ እሙ ናሁ ዔሳው እኁየ ጸጓር ውእቱ ወአንሴ ኢኮንኩ ጸጓረ ።,"And Jacob said to Rebekah his mother, Behold, Esau my brother is a hairy man, and I am a smooth man:" +ምናልባት አባቴ ቢዳስሰኝ በፊቱ እንደሚዘብት እሆናለሁ፤ መርገምንም በላዬ አመጣለሁ፥ በረከትን አይደለም።,ወዮጊ ይገስሰኒ አቡየ ወእከውን በቅድሜሁ ከመ ዘአስተሐቀሮ ወኣመጽእ ላዕሌየ መርገመ ወአኮ በረከተ ።,"My father peradventure will feel me, and I shall seem to him as a deceiver; and I shall bring a curse upon me, and not a blessing." +እናቱም አለችው። ልጄ ሆይ፥ መርገምህ በእኔ ላይ ይሁን፤ ቃሌን ብቻ ስማኝ፤ ሂድና አምጣልኝ።,ወትቤሎ እሙ ላዕሌየ ይኩን ወልድየ መርገምከ ወዳእሙ ስምዐኒ ወሑር ወአምጽእ ሊት ዘእቤለከ ።,"And his mother said unto him, Upon me be thy curse, my son: only obey my voice, and go fetch me them." +ሄዶም አመጣ፥ ለእናቱም ሰጣት፤ እናቱም የጣፈጠውን መብል አባቱ እንደሚወደው አደረገች።,ወሖረ ወአምጽአ ላቲ ለእሙ ወአስተደለወት መብልዐ ዘከመ ያፈቅር ለአቡሁ ።,"And he went, and fetched, and brought them to his mother: and his mother made savoury meat, such as his father loved." +ርብቃም ከእርስዋ ዘንድ በቤት የነበረችውን የታላቁን ልጅዋን የዔሳውን መልካሙን ልብስ አመጣች፥ ታናሹን ልጅዋን ያዕቆብንም አለበሰችው፤,ወነሥአት ርብቃ አልባሲሁ ለዔሳው ወልዳ ዘይልህቅ ዘይሤኒ ዘሀሎ ኀቤሃ ወአልበሰቶ ለያዕቆብ ወልዳ ዘይንእስ ።,"And Rebekah took goodly raiment of her eldest son Esau, which were with her in the house, and put them upon Jacob her younger son:" +የጠቦቶችንም ለምድ በእጆቹና በለስላሳው አንገቱ ላይ አደረገች፤,ወዝክተሂ አምእስቲሆሙ ለክልኤቱ ማሕስእ ወደየት ውስተ መታክፈሁ ወውስተ ክሳዱ ።,"And she put the skins of the kids of the goats upon his hands, and upon the smooth of his neck:" +የሠራችውን ጣፋጭ መብልና እንጀራውን ለልጅዋ ለያዕቆብ በእጁ ሰጠችው።,ወወሀበቶ ዝኰ መብልዐ ወኅብስተኒ ዘገብረት ውስተ እዴሁ ለያዕቆብ ወልዳ ።,"And she gave the savoury meat and the bread, which she had prepared, into the hand of her son Jacob." +ወደ አባቱም ገብቶ። አባቴ ሆይ አለው እርሱም። እነሆኝ፤ ልጄ ሆይ፥ አንተ ማን ነህ? አለ።,ወአብአ ለአቡሁ ወይቤሎ አባ ወይቤሎ አቡሁ ነየ አነ መኑ አንተ ወልድየ ።,"And he came unto his father, and said, My father: and he said, Here am I; who art thou, my son?" +ያዕቆብም አባቱን አለው። የበኵር ልጅህ እኔ ዔሳው ነኝ፤ እንዳዘዝኽኝ አደረግሁ፤ ነፍስህ ትባርከኝ ዘንድ ቀና በልና ተቀመጥ፥ ካደንሁትም ብላ።,ወይቤሎ ያዕቆብ አነ ውእቱ ዔሳው ዘበኵርከ ገበርኩ ዘትቤለኒ ተንሥእ ንበር ወብላዕ እምነ ዘነዐውኩ ለከ ከመ ትባርከኒ ነፍስከ ።,"And Jacob said unto his father, I am Esau thy firstborn; I have done according as thou badest me: arise, I pray thee, sit and eat of my venison, that thy soul may bless me." +ይስሐቅም ልጁን። ልጄ ሆይ፥ እንዴት ፈጥነህ አገኘኸው? አለው። እርሱም። እግዚአብሔር አምላክህ ወደ እኔ ስለ አቀረበው ነው አለ።,ወይቤሎ ይስሐቅ ለወልዱ ምንትኑ ውእቱ ዝንቱ ዘአፍጠንከ ረኪበ ወልድየ ወይቤሎ ዘወሀበኒ እግዚአብሔር አምላክከ ቅድሜየ ።,"And Isaac said unto his son, How is it that thou hast found it so quickly, my son? And he said, Because the LORD thy God brought it to me." +ይስሐቅም ያዕቆብን። ልጄ ሆይ፥ አንተ ልጄ ዔሳው እንደ ሆንህ ወይም እንዳልሆንህ እዳስስህ ዘንድ ቅረበኝ አለው።,ወይቤሎ ይስሐቅ ቅረበኒ ወእግስስከ ወልድየ ለእመ አንተኑ ውእቱ ዔሳው ወለእመ ኢኮንከ ።,"And Isaac said unto Jacob, Come near, I pray thee, that I may feel thee, my son, whether thou be my very son Esau or not." +ያዕቆብም ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ ቀረበ፤ ዳሰሰውም፥ እንዲህም። ይህ ድምፅ የያዕቆብም ድምፅ ነው፥ እጆች ግን የዔሳው እጆች ናቸው አለው።,ወቀርበ ያዕቆብ ኀበ ይስሐቅ አቡሁ ወገሰሶ ወይቤ ይስሐቅ ቃልሰ ቃለ ያዕቆብ ወእደው ዘዔሳው ።,"And Jacob went near unto Isaac his father; and he felt him, and said, The voice is Jacob's voice, but the hands are the hands of Esau." +እርሱም አላወቀውም ነበር፤ እጆቹ እንደ ወንድሙ እንደ ዔሳው እጆች ጠጕራም ነበሩና፤ ስለዚህም ባረከው።,ወኢያእመሮ እስመ እደዊሁ ጸጓር ከመ እደወ ዔሳው ወባረኮ ይስሐቅ ።,"And he discerned him not, because his hands were hairy, as his brother Esau's hands: so he blessed him." +አለውም። አንተ ልጄ ዔሳው ነህን? እርሱም። እኔ ነኝ አለ።,ወይቤሎ አንተ ውእቱ ወልድየ ዔሳው ።,"And he said, Art thou my very son Esau? And he said, I am." +እርሱም። ከልጄ አደን እንድበላና ነፍሴ እንድትባርክህ አቅርብልኝ አለ። አቀረበለትም፥ በላም፤ የወይን ጠጅ አመጣለት፥ እርሱም ጠጣ።,ወይቤሎ አምጽእ ሊተ እምነ ዘነዐውከ ወልድየ ከመ እብላዕ ወትባርከ ነፍስየ ወአምጽአ ሎቱ ወበልዐ ወአምጽአ ሎቱ ወይነ ወሰትየ ።,"And he said, Bring it near to me, and I will eat of my son's venison, that my soul may bless thee. And he brought it near to him, and he did eat: and he brought him wine, and he drank." +አባቱ ይስሐቅም። ልጄ ሆይ፥ ወደ እኔ ቅረብ ሳመኝም አለው።,ወይቤሎ ይስሐቅ ቅረብ ወሰዐመኒ ወልድየ ።,"And his father Isaac said unto him, Come near now, and kiss me, my son." +ወደ እርሱም ቀረበ፥ ሳመውም፤ የልብሱንም ሽታ አሸተተ፥ ባረከውም፥ እንዲህም አለ። የልጄ ሽታ እግዚአብሔር እንደ ባረከው እርሻ ሽታ ነው፤,ወቀርበ ወሰዐሞ ወአጼነዎ ወጼነዎ ጼና አልባሲሁ ወይቤ ናሁ ጼናሁ ለወልድየ ጼና ገዳም ጥቀ ዘባረኮ እግዚአብሔር ።,"And he came near, and kissed him: and he smelled the smell of his raiment, and blessed him, and said, See, the smell of my son is as the smell of a field which the LORD hath blessed:" +እግዚአብሔርም ከሰማይ ጠል ከምድርም ስብ የእህልንም የወይንንም ብዛት ይስጥህ፤,ወይቤሎ የሀብከ እግዚአብሔር እምጠለ ሰማይ ወእምጠለ ምድር ወያብዝኅ ስርናየከ ወወይነከ ።,"Therefore God give thee of the dew of heaven, and the fatness of the earth, and plenty of corn and wine:" +አሕዛብ ይገዙልህ ሕዝብም ይስገዱልህ፤ ለወንድሞችህ ጌታ ሁን፥ የእናትህም ልጆች ይስገዱልህ፤ የሚረግምህ እርሱ ርጉም ይሁን የሚባርክህም ቡሩክ ይሁን።,ወይትቀነዩ ለከ አሕዛብ ወይስግዱ ለከ መላእክት ወኩን እግዚኦ ለእኁከ ወይስግዱ ለከ ደቂቀ አቡከ ዘይባርከከ ቡሩከ ይኩን ወዘይረግመከ ርጉም ።,"Let people serve thee, and nations bow down to thee: be lord over thy brethren, and let thy mother's sons bow down to thee: cursed be every one that curseth thee, and blessed be he that blesseth thee." +ይስሐቅም ያዕቆብን ባርኮ ከፈጸመ በኋላ፥ ያዕቆብም ከአባቱ ከይስሐቅ ፊት ከወጣ በኋላ፥ ወዲያው በዚያው ጊዜ ዔሳው ከአደኑ መጥቶ ገባ።,ወእምድኅረ አኅለቀ ባርኮቶ ይስሐቅ ለያዕቆብ ወልዱ ወወጽአ ያዕቆብ እምቅድመ ይስሐቅ አቡሁ ወመጽአ ዔሳው እምናዕዌ ።,"And it came to pass, as soon as Isaac had made an end of blessing Jacob, and Jacob was yet scarce gone out from the presence of Isaac his father, that Esau his brother came in from his hunting." +እርሱም ደግሞ ጣፋጭ መብል አዘጋጀ፥ ለአባቱም አገባ፤ አባቱንም። አባቴ ይነሣ፥ ነፍስህም ትባርከኝ ዘንድ ከልጁ አደን ይብላ አለው።,ወገብረ ውእቱሂ መብልዐ ወአምጽአ ለአቡሁ ወይቤሎ ተንሥእ አባ ወብላዕ እምነ ዘነዐወ ለከ ወልድከ ከመ ትባርከኒ ነፍስከ ።,"And he also had made savoury meat, and brought it unto his father, and said unto his father, Let my father arise, and eat of his son's venison, that thy soul may bless me." +አባቱ ይስሐቅም። አንተ ማን ነህ? አለው፤ እርሱም። እኔ የበኵር ልጅህ ዔሳው ነኝ አለው።,ወይቤሎ መኑ አንተ ወይቤሎ ዔሳው አነ ወልድከ ዘበኵርከ ዔሳው ።,"And Isaac his father said unto him, Who art thou? And he said, I am thy son, thy firstborn Esau." +ይስሐቅም እጅግ ደነገጠ እንዲህም አለ። ያደነውን አደን ወደ እኔ ያመጣ ማን ነው? አንተ ሳትመጣም ከሁሉ በላሁ ባረክሁትም፤ እርሱም የተባረከ ሆኖ ይኖራል።,ወደንገፀ ይስሐቅ ድንጋፄ ዐቢየ ጥቀ ወይቤሎ መኑመ ዘአምጽአ ሊተ ዘነዐወ ወበላዕኩ ወባረክዎ ወቡሩክ ውእቱ ።,"And Isaac trembled very exceedingly, and said, Who? where is he that hath taken venison, and brought it me, and I have eaten of all before thou camest, and have blessed him? yea, and he shall be blessed." +ዔሳውም የአባቱን ቃል በሰማ ጊዜ ታላቅ እጅግም መራራ ጩኸት ጮኸ፥ አባቱንም። አባቴ ሆይ፥ እኔንም ደግሞ ባርከኝ አለው።,ወኮነ ሶበ ይሰምዕ ዔሳው ቃለ አቡሁ ጸርኀ በዐቢይ ቃል ወአምረረ ጥቀ ወይቤ ባርከኒ ኪያየኒ አባ ።,"And when Esau heard the words of his father, he cried with a great and exceeding bitter cry, and said unto his father, Bless me, even me also, O my father." +እርሱም። ወንድምህ በተንኮል ገብቶ በረከትህን ወሰደብህ አለ።,ወይቤሎ መጽአ እኁከ በጐሕሉት ወነሥአ በረከተከ ።,"And he said, Thy brother came with subtilty, and hath taken away thy blessing." +እርሱም አለ። በእውነት ስሙ ያዕቆብ ተባለ፥ ሁለት ጊዜ አሰናክሎኛልና፤ ብኵርናዬን ወሰደ፥ አሁንም እነሆ በረከቴን ወሰደ። ደግሞም። ለእኔ በረከትን አላስቀረህልኝምን? አለ።,ወይቤ ዔሳው በጽድቅ ተሰምየ ያዕቆብ እስመ አዕቀጸኒ ወናሁ ዳግሙ ዮም ፤ በኵርየኒ ነሥአኒ ወናሁ ዮምኒ በረከትየ ነሥአኒ ወይቤሎ ዔሳው አልቦኑ አባ ዘአትረፍከ በረከተ ሊትኒ አባ ።,"And he said, Is not he rightly named Jacob? for he hath supplanted me these two times: he took away my birthright; and, behold, now he hath taken away my blessing. And he said, Hast thou not reserved a blessing for me?" +ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ ጌታህ አደረግሁት፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥ በእህልም በወይንም አበረታሁት፤ ለአንተ ግን፥ ልጄ ሆይ፥ ምን ላድርግ?,ወአውሥአ ይስሐቅ ወይቤሎ ለዔሳው እግዚአከ ረሰይክዎ ወኵሎሙ አኀዊሁ አግብርቲሁ ረሰይኩ ወአብዛኅኩ ሎቱ ወይኖ ወስርናዮ ወለከ ምንተ እረሲ ወልድየ ።,"And Isaac answered and said unto Esau, Behold, I have made him thy lord, and all his brethren have I given to him for servants; and with corn and wine have I sustained him: and what shall I do now unto thee, my son?" +ዔሳውም አባቱን አለው። አባቴ ሆይ፥ በረከትህ አንዲት ብቻ ናትን? አባቴ ሆይ፥ እኔንም ደግሞ ባርከኝ። ዔሳውም ቃሉን አንሥቶ አለቀሰ።,ወይቤሎ ዔሳው ለይስሐቅ አቡሁ አሐቲኑ ክመ ሊከሰ በረከትከ አባ ወእምዝ ጸርኀ ዔሳው ወበከየ ።,"And Esau said unto his father, Hast thou but one blessing, my father? bless me, even me also, O my father. And Esau lifted up his voice, and wept." +አባቱ ይስሐቅም መለሰ አለውም። እነሆ፥ መኖሪያህ ከምድር ስብ ከላይ ከሚገኝ ከሰማይም ጠል ይሆናል፤,ወይቤ ይስሐቅ ናሁ እምጠለ ሰማይ ዘእምላዕሉ ወእምጠለ ምድር ይኩን ሕይወትከ ።,"And Isaac his father answered and said unto him, Behold, thy dwelling shall be the fatness of the earth, and of the dew of heaven from above;" +በሰይፍህም ትኖራለህ፥ ለወንድምህም ትገዛለህ፤ ነገር ግን በተቃወምኸው ጊዜ ቀንበሩን ከአንገትህ ትጥላለህ።,ወበመጥባሕትከ ሕየው ወትትቀነይ ለእኁከ ወእመ ትፈቅድ ባሕቱ ትግድፍ ጾሮ እምላዕለ ክሳድከ ።,"And by thy sword shalt thou live, and shalt serve thy brother; and it shall come to pass when thou shalt have the dominion, that thou shalt break his yoke from off thy neck." +ዔሳውም አባቱ ስለ ባረከው በያዕቆብ ቂም ያዘበት፤ ዔሳውም በልቡ አለ። ለአባቴ የልቅሶ ቀን ቀርቦአል፥ ከዚያም በኋላ ወንድሜን ያዕቆብን እገድለዋለሁ።,ወይጸልኦ ዘልፈ ዔሳው ለያዕቆብ በእንተ በረከቱ ዘባረኮ አቡሁ ወይቤ ዔሳው በልቡ ለትቅረቦ መዋዕለ ላሑ ለአቡየ ከመ እቅትሎ ለያዕቆብ እኁየ ።,"And Esau hated Jacob because of the blessing wherewith his father blessed him: and Esau said in his heart, The days of mourning for my father are at hand; then will I slay my brother Jacob." +ለርብቃም ይህ የታላቁ ልጅዋ የዔሳው ቃል ደረሰላት፤ ታናሹን ልጅዋን ያዕቆብንም አስጠርታ አስመጣችው፥ አለችውም። እነሆ፥ ወንድምህ ዔሳው ሊገድልህ ይፈቅዳል።,ወአይድዕዋ ለርብቃ ዘይቤ ወልዳ ዘይልህቅ ወለአከት ወጸውዐቶ ለያዕቆብ ወልዳ ዘይንእስ ወትቤሎ ናሁ ዔሳው እኁከ ይንዕወከ ወይፈቅድ ይቅትልከ ።,"And these words of Esau her elder son were told to Rebekah: and she sent and called Jacob her younger son, and said unto him, Behold, thy brother Esau, as touching thee, doth comfort himself, purposing to kill thee." +አሁንም ልጄ ሆይ ቃሌን ስማ፤ ተነሣና ወደ ካራን ምድር ወደ ወንድሜ ወደ ላባ ሂድ፤,ወይእዜኒ ወልድየ ስምዐኒ ቃልየ ዘእብለከ ወተንሥእ ሑር ማእከለ አፍላግ ኀበ ላባ እኁየ ውስተ ካራን ።,"Now therefore, my son, obey my voice; and arise, flee thou to Laban my brother to Haran;" +በእርሱም ዘንድ ጥቂት ቀን ተቀመጥ፥ የወንድምህ ቍጣ እስኪበርድ ድረስ፤,ወንበር ኀቤሁ ኅዳጠ መዋዕለ እስከ ይቈርር መዓቱ ለእኁከ ፤,"And tarry with him a few days, until thy brother's fury turn away;" +የወንድምህ ቍጣ ከአንተ እስኪመለስ ድረስ፥ ያደረግህበትንም እስኪረሳው ድረስ፤ ከዚያም ልኬ አስመጣሃለሁ፤ በአንድ ቀን ሁለታችሁን ለምን አጣለሁ?,ወይረስዕ ዘገበርካሁ ወእልእክ ወእቄብለከ በህየ ከመ ክልኤክሙ ኢይሕጐል በአሐቲ ዕለት ።,"Until thy brother's anger turn away from thee, and he forget that which thou hast done to him: then I will send, and fetch thee from thence: why should I be deprived also of you both in one day?" +ርብቃም ይስሐቅን አለችው። ከኬጢ ሴቶች ልጆች የተነሣ ሕይወቴን ጠላሁት፤ ያዕቆብ ከዚህ አገር ሴቶች ልጆች ሚስትን የሚያገባ ከሆነ በሕይወት መኖር ለምኔ ነው?,ወትቤሎ ርብቃ ለይስሐቅ ጸላእኩ ሕይወትየ እምአዋልደ ከናአን ወእመሰ ይነሥእ ያዕቆብ ብእሲተ እምአዋልደ ዝንቱ ብሔር ለምንት እንከ ሊተ አሐዩ ።,"And Rebekah said to Isaac, I am weary of my life because of the daughters of Heth: if Jacob take a wife of the daughters of Heth, such as these which are of the daughters of the land, what good shall my life do me?" +እባብም እግዚአብሔር አምላክ ከፈጠረው ከምድር አውሬ ሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነበረ። ሴቲቱንም። በውኑ እግዚአብሔር ከገነት ዛፍ ሁሉ እንዳትበሉ አዝዞአልን? አላት።,ወአርዌ ምድርሰ እምኵሉ ትጠብብ እምነ ኵሉ አርዌ ዘውስተ ምድር ዘገብረ እግዚአብሔር ወትቤላ አርዌ ምድር ለብእሲት ምንትኑ ውእቱ ዘይቤለክሙ እግዚአብሔር ኢትብልዑ እምዕፅ ዘውስተ ገነት ።,"Now the serpent was more subtil than any beast of the field which the LORD God had made. And he said unto the woman, Yea, hath God said, Ye shall not eat of every tree of the garden?" +ሴቲቱም ለእባቡ አለችው። በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን፤,ወትቤላ ብእሲት ለአርዌ ምድር እምነ ዕፅ ዘይፈሪ ውስተ ገነት ንበልዕ ።,"And the woman said unto the serpent, We may eat of the fruit of the trees of the garden:" +ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ እግዚአብሔር አለ። እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም።,ወእምነ ፍሬ ዕፅሰ ባሕቱ ዘሀሎ ማእከለ ገነት ይቤለነ እግዚአብሔር ከመ ኢንብላዕ እምኔሁ ወከመ ኢንግስሶ ከመ ኢንሙት ይቤ ።,"But of the fruit of the tree which is in the midst of the garden, God hath said, Ye shall not eat of it, neither shall ye touch it, lest ye die." +እባብም ለሴቲቱ አላት። ሞትን አትሞቱም፤,ወትቤላ አርዌ ምድር ለብእሲት አኮ ሞተ ዘትመውቱ ።,"And the serpent said unto the woman, Ye shall not surely die:" +ከእርስዋ በበላችሁ ቀን ዓይኖቻችሁ እንዲከፈቱ እንደ እግዚአብሔርም መልካምንና ክፉን የምታውቁ እንድትሆኑ እግዚአብሔር ስለሚያውቅ ነው እንጂ።,አላ እስመ ያአምር እግዚአብሔር ከመ አመ ዕለተ ትበልዑ እምኔሁ ይትፈታሕ አዕይንቲክሙ ወትከውኑ ከመ አማልክት ወታአምሩ ሠናየ ወእኩየ ።,"For God doth know that in the day ye eat thereof, then your eyes shall be opened, and ye shall be as gods, knowing good and evil." +ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ፥ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ፥ ለጥበብም መልካም እንደ ሆነ አየች፤ ከፍሬውም ወሰደችና በላች፤ ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ።,ወሶበ ርእየት ብእሲት ከመ ሠናይ ዕፅ ለበሊዕ ወሠናይ ለአዕይንት ወለርእይ ወሠናየ ያጤይቅ ነሥአት ፍሬሁ ወበልዐት ወወሀበቶ ለብእሲሃ ምስሌሃ ወበልዑ ።,"And when the woman saw that the tree was good for food, and that it was pleasant to the eyes, and a tree to be desired to make one wise, she took of the fruit thereof, and did eat, and gave also unto her husband with her; and he did eat." +የሁለቱም ዓይኖች ተከፈቱ፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ፤ የበለስንም ቅጠሎች ሰፍተው ለእነርሱ ለራሳቸው ግልድም አደረጉ።,ወተፈትሐ አዕይንቲሆሙ ለክልኤሆሙ ወአእመሩ ከመ ዕራቃኒሆሙ እሙንቱ ወሰፈዩ ቈጽለ በለስ ወገብሩ ሎሙ መዋርእተ ።,"And the eyes of them both were opened, and they knew that they were naked; and they sewed fig leaves together, and made themselves aprons." +እነርሱም ቀኑ በመሸ ጊዜ የእግዚአብሔርን የአምላክን ድምፅ ከገነት ውስጥ ሲመላለስ ሰሙ፤ አዳምና ሚስቱም ከእግዚአብሔር ከአምላክ ፊት በገነት ዛፎች መካከል ተሸሸጉ።,ወሰምዑ ቃለ እግዚአብሔር እንዘ የሐውር ውስተ ገነት ፍና ሰርክ ወተኀብኡ አዳም ወብእሲቱ እምቅድመ እግዚአብሔር ማእከለ ዕፀዊሃ ለገነት ።,And they heard the voice of the LORD God walking in the garden in the cool of the day: and Adam and his wife hid themselves from the presence of the LORD God amongst the trees of the garden. +እግዚአብሔር አምላክም አዳምን ጠርቶ። ወዴት ነህ? አለው።,ወጸውዖ እግዚአብሔር ለአዳም ወይቤሎ አይቴ አንተ ።,"And the LORD God called unto Adam, and said unto him, Where art thou?" +እርሱም አለ። በገነት ድምፅህን ሰማሁ፤ ዕራቁቴንም ስለ ሆንሁ ፈራሁ፥ ተሸሸግ���ም።,ወይቤሎ አዳም ቃለከ ሰማዕኩ እንዘ ታንሶሱ ውስተ ገነት ወፈራህኩ እስመ ዕራቅየ አነ ወተኀባእኩ ።,"And he said, I heard thy voice in the garden, and I was afraid, because I was naked; and I hid myself." +እግዚአብሔርም አለው። ዕራቁትህን እንደ ሆንህ ማን ነገረህ? ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ በላህን?,ወይቤሎ እግዚአብሔር መኑ አይድዐከ ከመ ዕራቅከ አንተ ሶበ አኮ ዘበላዕከ ዘንተ ዕፀ ዘአነ ከላእኩከ ።,"And he said, Who told thee that thou wast naked? Hast thou eaten of the tree, whereof I commanded thee that thou shouldest not eat?" +አዳምም አለ። ከእኔ ጋር እንድትሆን የሰጠኸኝ ሴት እርስዋ ከዛፉ ሰጠችኝና በላሁ።,ወይቤ አዳም ብእሲትየ እንተ ወሀብከኒ ምስሌየ ትንበር ይእቲ ወሀበተኒ ወበላዕኩ ።,"And the man said, The woman whom thou gavest to be with me, she gave me of the tree, and I did eat." +እግዚአብሔር አምላክም ሴቲቱን። ይህ ያደረግሽው ምንድር ነው? አላት። ሴቲቱም አለች። እባብ አሳተኝና በላሁ።,ወይቤላ እግዚአብሔር ለብእሲት ዘንተኑ ገበርኪ ወትቤ ብእሲት አርዌ ምድር አስፈጠተኒ ወበላዕኩ ።,"And the LORD God said unto the woman, What is this that thou hast done? And the woman said, The serpent beguiled me, and I did eat." +እግዚአብሔር አምላክም እባቡን አለው። ይህን ስላደረግህ ከእንስሳት ከምድር አራዊትም ሁሉ ተለይተህ አንተ የተረገምህ ትሆናለህ፤ በሆድህም ትሄዳለህ፥ አፈርንም በሕይወትህ ዘመን ሁሉ ትበላለህ።,ወይቤላ እግዚአብሔር ለአርዌ ምድር እስመ ገበርክዮ ለዝንቱ ርግምተ ኩኒ እምኵሉ እንስሳ ወእምኵሉ አራዊተ ምድር በእንግድዓኪ ሑሪ ወመሬተ ብልዒ ኵሎ መዋዕለ ሕይወትኪ ።,"And the LORD God said unto the serpent, Because thou hast done this, thou art cursed above all cattle, and above every beast of the field; upon thy belly shalt thou go, and dust shalt thou eat all the days of thy life:" +በአንተና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ።,አስተፃርር ማእከሌኪ ወማእከለ ብእሲት ወማእከለ ዘርእኪ ወማእከለ ዘርኣ ውእቱ ለይዕቀብ ርእሰኪ ወአንቲ ዕቀቢ ሰኰናሁ ።,"And I will put enmity between thee and the woman, and between thy seed and her seed; it shall bruise thy head, and thou shalt bruise his heel." +ለሴቲቱም አለ። በፀነስሽ ጊዜ ጭንቅሽን እጅግ አበዛለሁ፤ በጭንቅ ትወልጃለሽ፤ ፈቃድሽም ወደ ባልሽ ይሆናል፥ እርሱም ገዥሽ ይሆናል።,ወለብእሲትኒ ይቤላ አብዝኆ አበዝኆ ለሐዘንኪ ወለሥቃይኬ ወበሐዘን ለዲ ወወሊደኪ ኀበ ምትኪ ምግባኢኪ ወውእቱ ይቀንየኪ ።,"Unto the woman he said, I will greatly multiply thy sorrow and thy conception; in sorrow thou shalt bring forth children; and thy desire shall be to thy husband, and he shall rule over thee." +አዳምንም አለው። የሚስትህን ቃል ሰምተሃልና፥ ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍም በልተሃልና ምድር ከአንተ የተነሣ የተረገመች ትሁን፤ በሕይወት ዘመንህም ሁሉ በድካም ከእርስዋ ትበላለህ፤,ወለአዳምሰ ይቤሎ እስመ ሰማዕከ ቃለ ብእሲትከ ወበላዕከ እምነ ውእቱ ዕፅ ዘአዘዝኩከ ከመ ኢትብላዕ እምነ ውእቱ ዕፅ ባሕቲቱ ወበላዕከ ርግምተ ትኩን ምድር በተግባርከ ወበሐዘን ብላዕ ኵሎ መዋዕለ ሕይወትከ ።,"And unto Adam he said, Because thou hast hearkened unto the voice of thy wife, and hast eaten of the tree, of which I commanded thee, saying, Thou shalt not eat of it: cursed is the ground for thy sake; in sorrow shalt thou eat of it all the days of thy life;" +እሾህንና አሜከላን ታበቅልብሃለች፤ የምድርንም ቡቃያ ትበላለህ።,አሥዋክ ወአሜከላ ይብቈልከ ወብላዕ ሣዕረ ገዳም ።,Thorns also and thistles shall it bring forth to thee; and thou shalt eat the herb of the field; +ወደ ወጣህበት መሬት እስክትመለስ ድረስ በፊትህ ወዝ እንጀራን ትበላለህ፤ አፈር ነህና፥ ወደ አፈርም ትመለሳለህና።,ወበሃፈ ገጽከ ብላዕ ኅብስተከ እስከ ትገብእ ውስተ መሬትከ እንተ እምኔሃ ወፃእከ እስ��� መሬት አንተ ወውስተ መሬት ትገብእ ።,"In the sweat of thy face shalt thou eat bread, till thou return unto the ground; for out of it wast thou taken: for dust thou art, and unto dust shalt thou return." +አዳምም ለሚስቱ ሔዋን ብሎ ስም አወጣ፥ የሕያዋን ሁሉ እናት ናትና።,ወሰመያ አዳም ስመ ብእሲቱ ሕይወት እስመ እሞሙ ይእቲ ለሕያዋን ።,And Adam called his wife's name Eve; because she was the mother of all living. +እግዚአብሔር አምላክም ለአዳምና ለሚስቱ የቁርበትን ልብስ አደረገላቸው፥ አለበሳቸውም።,ወገብረ እግዚአብሔር ለአዳም ወለብእሲቱ አዕዳለ ዘማእስ ወአልበሶሙ ።,"Unto Adam also and to his wife did the LORD God make coats of skins, and clothed them." +እግዚአብሔር አምላክም አለ። እነሆ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ አሁንም እጁን እንዳይዘረጋ፥ ደግሞም ከሕይወት ዛፍ ወስዶ እንዳይበላ፥ ለዘላለምም ሕያው ሆኖ እንዳይኖር፤,ወይቤ እግዚአብሔር ናሁ አዳም ኮነ ከመ አሐዱ እምኔነ ያአምር ሠናየ ወእኩየ ወይእዜኒ ዮጊ ያአምር ወያሌዕል እዴሁ ወይነሥእ እምዕፀ ሕይወት ወይበልዕ ወየሐዩ ለዓለም ።,"And the LORD God said, Behold, the man is become as one of us, to know good and evil: and now, lest he put forth his hand, and take also of the tree of life, and eat, and live for ever:" +ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክ ከዔድን ገነት አስወጣው፥ የተገኘባትን መሬት ያርስ ዘንድ።,ወአውፅኦ እግዚእ እግዚአብሔር ለአዳም እምነ ገነተ ትድላ ከመ ይትገበራ ለምድር እንተ እምኔሃ ወፅአ ።,"Therefore the LORD God sent him forth from the garden of Eden, to till the ground from whence he was taken." +አዳምንም አስወጣው፥ ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስደውንም መንገድ ለመጠበቅ ኪሩቤልንና የምትገለባበጥ የነበልባል ሰይፍን በዔድን ገነት ምሥራቅ አስቀመጠ።,ወአውጽኦ ለአዳም ወአኅደሮ ቅድመ ገነተ ትፍሥሕት ወአዘዞሙ ለሱራፌል ወለኪሩቤል በሰይፈ እሳት እንተ ትትመየጥ ከመ ይዕቀቡ ፍኖተ ዕፀ ሕይወት ።,"So he drove out the man; and he placed at the east of the garden of Eden Cherubims, and a flaming sword which turned every way, to keep the way of the tree of life." +እግዚአብሔርም ኖኅን አለው። አንተ ቤተሰቦችህን ሁሉ ይዘህ ወደ መርከብ ግባ፤ በዚህ ትውልድ በፊቴ ጻድቅ ሆነህ አይቼሃለሁና።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኖኅ ባእ አንተ ወኵሉ ቤትከ ውስተ ታቦት እስመ ኪያከ ረከብኩ ጻድቀ በቅድሜየ በዛቲ ትውልድ ።,"And the LORD said unto Noah, Come thou and all thy house into the ark; for thee have I seen righteous before me in this generation." +ከንጹሕ እንስሳ ሁሉ ሰባት ሰባት ተባትና እንስት፥ ንጹሕ ካልሆነ እንስሳም ሁለት ሁለት ተባትና እንስት፥ ከሰማይ ወፍ ደግሞ ሰባት ሰባት ተባትና እንስት እያደረግህ በምድር ላይ ለዘር ይቀር ዘንድ ለአንተ ትወስዳለህ።,ወእምነ እንስሳ ዘንጹሕ አብእ ምስሌከ ሰባዕተ ሰባዕተ ተባዕተ ወአንስተ ወእምነ እንስሳ ዘኢኮነ ንጹሐ ተባዕተ ወአንስተ ክልኤተ ክልኤተ ።,"Of every clean beast thou shalt take to thee by sevens, the male and his female: and of beasts that are not clean by two, the male and his female." +ከሰባት ቀን በኋላ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በምድር ላይ ዝናብ አዘንባለሁና፤ የፈጠርሁትንም ፍጥረት ሁሉ ከምድር ላይ አጠፉለሁና።,ወእምነ አዕዋፈ ሰማይ ዘንጹሕ ሰባዕተ ሰባዕተ ተባዕተ ወአንስተ ወእምነ አዕዋፈ ሰማይ ዘኢኮነ ንጹሐ ክልኤተ ክልኤተ ተባዕተ ወአንስተ ዘትሴሲ ዘይከውን ዘርአ በዲበ ምድር ።,"Of fowls also of the air by sevens, the male and the female; to keep seed alive upon the face of all the earth." +ኖኅም እግዚአብሔር እንዳዘዘው ሁሉ አደረገ።,እስመ ዓዲ ሰቡዕ መዋዕል ወኣመጽእ ዝናመ ላዕለ ምድር አርብዓ ዕለተ ወአርብዓ ሌሊተ ወእደመስስ ኵሎ ዘይትሐወስ ዲበ ምድር ።,"For yet seven days, and I will cause it to rain upon the earth forty days and forty nights; and every living substance that I have made will I destroy from off the face of the earth." +ኖኅም የጥፋት ውኃ በምድር ላይ በሆነ ጊዜ የስድስት መቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ።,ወገብረ ኖኅ ኵሎ ዘአዘዞ አምላኩ እግዚአብሔር ።,And Noah did according unto all that the LORD commanded him. +ኖኅም ስለ ጥፋት ውኃ ልጆቹንና ሚስቱን የልጆቹንም ሚስቶች ይዞ ወደ መርከብ ገባ።,ወአሜሃ ኮኖ ለኖኅ ፯፻ዓመተ ወመጽአ አይኅ ላዕለ ኵሉ ምድር ።,And Noah was six hundred years old when the flood of waters was upon the earth. +ከንጹሕ እንስሳ ንጹሕም ካልሆነው እንስሳ፥ ከወፎችና በምድር ላይ ከሚንቀሳቀሰውም ሁሉ፥,ወቦአ ኖኅ ወብእሲቱ ወደቂቁ ወአንስትያ ደቂቁ ምስሌሁ ውስተ ታቦት በእንተ ማየ አይኅ ።,"And Noah went in, and his sons, and his wife, and his sons' wives with him, into the ark, because of the waters of the flood." +እግዚአብሔር ኖኅን እንዳዘዘው፥ ሁለት ሁለት ተባትና እንስት እየሆኑ ወደ ኖኅ ወደ መርከብ ውስጥ ገቡ።,ወእምነ አዕዋፍ ንጹሕ ወዘኢኮነ ንጹሐ ወእምነ እንስሳ ንጹሕ ወዘኢኮነ ንጹሐ ወእምነ ኵሉ ዘይትኀወስ ዲበ ምድር ፤,"Of clean beasts, and of beasts that are not clean, and of fowls, and of every thing that creepeth upon the earth," +ከሰባት ቀንም በኋላ የጥፋት ውኃ በምድር ላይ ሆነ።,ክልኤ ክልኤ ቦኡ ኀበ ኖኅ ውስተ ታቦት ተባዕት ወአንስት በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለኖኅ ።,"There went in two and two unto Noah into the ark, the male and the female, as God had commanded Noah." +በኖኅ ዕድሜ በስድስተኛው መቶ ዓመት በሁለተኛው ወር ከወሩም በአሥራ ሰባተኛው ዕለት፥ በዚያው ቀን የታላቁ ቀላይ ምንጮች ሁሉ ተነደሉ፥ የሰማይም መስኮቶች ተከፈቱ፤,ወኮነ እምድኅረ ሰቡዕ መዋዕል መጽአ ማየ አይኅ በላዕለ ምድር ።,"And it came to pass after seven days, that the waters of the flood were upon the earth." +ዝናቡም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በምድር ላይ ሆነ።,አመ ኮነ ፯፻ወ፩ዓመተ ሕይወቱ ለኖኅ በካልእ ወርኅ በዐሡሩ ወሰኑዩ ለጽልመት በይእቲ ዕለት ተሠጠ ኵሉ ቀላያት ወተርኅወ አስራበ ሰማይ ።,"In the six hundredth year of Noah's life, in the second month, the seventeenth day of the month, the same day were all the fountains of the great deep broken up, and the windows of heaven were opened." +በዚያውም ቀን ኖኅ ወደ መርከብ ገባ፥ የኖኅ ልጆችም ሴም ካም ያፌትና የኖኅ ሚስት ሦስቱም የልጆቹ ሚስቶች ከርሱ ጋር ገቡ።,ወኮነ ዝናም ላዕለ ምድር አርብዓ ዕለተ ወአርብዓ ሌሊተ ።,And the rain was upon the earth forty days and forty nights. +እነርሱ፥ አራዊትም ሁሉ በየወገናቸው፥ እንስሳትም ሁሉ በየወገናቸው፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾችም ሁሉ በየወገናቸው፥ ወፎችም ሁሉ በየወገናቸው፥ የሚበሩ ወፎችም ሁሉ፥,ወበይእቲ ዕለት ቦአ ኖኅ ወሴም ወካም ወያፌት ደቂቁ ወብእሲቱ ወአንስትያ ደቂቁ ምስሌሁ ውስተ ታቦት ።,"In the selfsame day entered Noah, and Shem, and Ham, and Japheth, the sons of Noah, and Noah's wife, and the three wives of his sons with them, into the ark;" +ሥጋ ያላቸው ሕያዋን ሁሉ ሁለት ሁለት እየሆኑ ወደ ኖኅ ወደ መርከብ ውስጥ ገቡ።,ወአራዊትኒ በበዘመዶሙ ወኵሉ እንስሳ በበዘመዱ ወኵሉ ዘይትሐወስ ወኵሉ አዕዋፍ በበዘመዶሙ ቦኡ ውስተ ታቦት,"They, and every beast after his kind, and all the cattle after their kind, and every creeping thing that creepeth upon the earth after his kind, and every fowl after his kind, every bird of every sort." +ሥጋ ካለው ሁሉ የገቡትም ተባትና እንስት እግዚአብሔር እንዳዘዘው ገቡ፤ እግዚአብሔርም በስተ ኋላው ዘጋበት።,ኀበ ኖኅ ክልኤቱ ክልኤቱ እምነ ኵሉ ዘሥጋ ።,"And they went in unto Noah into the ark, two and two of all flesh, wherein is the breath of life." +የጥፋትም ውኃ በምድር ላይ አርባ ቀን ነበረ፤ ውኃውም በዛ መርከቢቱንም አነሣ፥ ከምድርም ወደ ላይ ከፍ ከፍ አለች።,ቦኡ በከመ አዘዘ እግዚእ እግዚአብሔር ወዐጸዋ እግዚአብሔር ለታቦት እምነ አፍአ ።,"And they that went in, went in male and female of all flesh, as God had commanded him: and the LORD shut him in." +ውኃውም አሸነፈ፥ በምድር ላይም እጅግ በዛ፤ መርከቢቱም በውኃ ላይ ሄደች።,ወኮነ አይኅ ላዕለ ምድር አርብዓ ዕለት ወአርብዓ ሌሊተ ወመልአ ማይ ወአልዐላ እግዚአብሔር ለታቦት ወተለዐለት እምነ ምድር ።,"And the flood was forty days upon the earth; and the waters increased, and bare up the ark, and it was lift up above the earth." +ውኃውም በምድር ላይ እጅግ በጣም አሸነፈ፤ ከሰማይም በታች ያሉ ታላላቆች ተራሮች ሁሉ ተሸፈኑ።,ወጸንዐ ማይ ጥቀ ላዕለ ምድር ወበዝኀ ወጸለለት ይእቲ ታቦት ላዕለ ማይ ።,"And the waters prevailed, and were increased greatly upon the earth; and the ark went upon the face of the waters." +ውኃው ወደ ላይ አሥራ አምስት ክንድ ከፍ ከፍ አለ፤ ተራሮችም ተሸፈኑ።,ወፈድፋደ በዝኀ ጥቀ ማይ ዲበ ምድር ወከደነ ኵሎ አድባረ ነዋኃተ ዘመትሕተ ሰማይ ።,"And the waters prevailed exceedingly upon the earth; and all the high hills, that were under the whole heaven, were covered." +በምድር ላይ ሥጋ ያለው የሚንቀሳቀሰው ሁሉ፥ ወፉም፥ እንስሳውም፥ አራዊቱም፥ በምድር ላይ የሚርመሰመሰው ተንቀሳቃሹም ሁሉ፥ ሰውም ሁሉ ጠፋ።,ዐሠርተ ወኀምስተ እመተ ተለዐለ መልዕልቶሙ ማይ ።,Fifteen cubits upward did the waters prevail; and the mountains were covered. +በየብስ የነበረው በአፍንጫው የሕይወት ነፍስ እስትንፋስ ያለው ሁሉ ሞተ።,ወሞተ ኵሉ ዘሥጋ ወዘይትኀወስ ዲበ ምድር ወኵሉ እጓለ እመሕያው ።,"And all flesh died that moved upon the earth, both of fowl, and of cattle, and of beast, and of every creeping thing that creepeth upon the earth, and every man:" +በምድር ላይ የነበረውም ሁሉ ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ፥ እስከሚርመሰመሰውም ሁሉ ድረስ፥ እስከ ሰማይ ወፍ ድረስ ተደመሰሰ፤ ከምድርም ተደመሰሱ። ኖኅም አብረውት በመርከብ ከነበሩት ጋር ብቻውን ቀረ።,ወኵሉ ዘመንፈስ ወኵሉ ዘሀሎ ላዕለ የብስ ሞተ ።,"All in whose nostrils was the breath of life, of all that was in the dry land, died." +ውኃውም መቶ አምሳ ቀን በምድር ላይ አሸነፈ።,ወተደምሰሰ ኵሉ ዘይትኀወስ ዲበ ገጸ ምድር እምእጓለ እመሕያው እስከ እንስሳ ወዘይትሐወስ ወአዕዋፈ ሰማይ ወተደምሰሰ እምነ ምድር ወተርፈ ኖኅ ባሕቲቱ ወእለ ምስሌሁ ውስተ ታቦት ።,"And every living substance was destroyed which was upon the face of the ground, both man, and cattle, and the creeping things, and the fowl of the heaven; and they were destroyed from the earth: and Noah only remained alive, and they that were with him in the ark." +የሣራም ዕድሜ መቶ ሀያ ሰባት ዓመት ሆነ።,ወኮነ ሕይወታ ለሳራ ፻ወ፳ወ፯ዓመተ ።,And Sarah was an hundred and seven and twenty years old: these were the years of the life of Sarah. +በቂርያትአርባቅም ሞተች፤ እርስዋም በከነዓን ምድር ያለች ኬብሮን ናት፤ አብርሃምም ለሣራ ሊያዝንላትና ሊያለቅስላት ተነሣ።,ወሞተት ሳራ በሀገረ አራባቅ እንተ ውስተ ቈላት እንተ ይእቲ ኬብሮን እንተ ውስተ ከናአን ወዐርገ አብርሃም ከመ ይላሕዋ ለሳራ ወከመ ይብክያ ።,"And Sarah died in Kirjatharba; the same is Hebron in the land of Canaan: and Abraham came to mourn for Sarah, and to weep for her." +አብርሃምም ከሬሳው አጠገብ ተነሣ፥,ወተንሥአ አብርሃም እምኀበ በድና ወይቤሎሙ ለደቂቀ ኬጢ ፤,"And Abraham stood up from before his dead, and spake unto the sons of Heth, saying," +ለኬጢ ልጆችም እንዲህ ሲል ተናገረ። እኔ በእናንተ ዘንድ ስደተኛና መጻተኛ ነኝ፤ በእናንተ ዘንድ የመቃብር ርስት ስጡኝ፥ ሬሳዬንም ከፊቴ ልቅበር።,ነግድ ወፈላሲ አነ ምስሌክሙ ሀቡኒ ሊተኒ ከመ እሣየጥ መቃብረ ከማክሙ ወእቅብር በድንየ ።,"I am a stranger and a sojourner with you: give me a possession of a buryingplace with you, that I may bury my dead out of my sight." +የኬጢ ልጆችም ለአብርሃም መለሱ፥ አሉትም።,ወአውሥእዎ ደቂቀ ኬጢ ለአብርሃም ወይቤልዎ አልቦ እግዚኦ ።,"And the children of Heth answered Abraham, saying unto him," +ጌታ ሆይ፥ ስማን፤ አንተ በእኛ መካከል ከእግዚአብሔር አለቃ ነህ፤ ከመቃብር ስፍራችን በመልካሙ ቦታ ሬሳህን ቅበር፤ ሬሳህን ትቀብር ዘንድ ከእኛ መቃብሩን የሚከለክልህ የለም።,ስምዐነ አንተ እስመ ን���ሥ አንተ ለነ እምኀበ እግዚአብሔር በውስተ ዘኀረይከ መቃብርነ ቅብር በድነከ እስመ አልቦ እምኔነ ዘይከልአከ መቃብሪሁ ከመ ትቅብር በድነከ ህየ ።,"Hear us, my lord: thou art a mighty prince among us: in the choice of our sepulchres bury thy dead; none of us shall withhold from thee his sepulchre, but that thou mayest bury thy dead." +አብርሃምም ተነሣ፥ ለምድሩ ሕዝብም፥ ለኬጢ ልጆች፥ ሰገደ።,ወተንሥአ አብርሃም ወሰገደ ቅድመ ሕዝብ ዘደቂቀ ኬጢ ።,"And Abraham stood up, and bowed himself to the people of the land, even to the children of Heth." +እንዲህም አላቸው። ሬሳዬን ከፊቴ እንድቀብር ከወደዳችሁስ ስሙኝ፥ ከሰዓር ልጅ ከኤፍሮንም ለምኑልኝ፤,ወይቤሎሙ አብርሃም እመ ሐለይክሙ ታቅብሩኒ በድንየ ንግርዎ በእንቲአየ ለኤፌሮን ዘሳአር ።,"And he communed with them, saying, If it be your mind that I should bury my dead out of my sight; hear me, and intreat for me to Ephron the son of Zohar," +በእርሻው ዳር ያለችውን ድርብ ክፍል ያላትን ዋሻውን በሙሉ ዋጋ በመካከላችሁ ይስጠኝ፥ መቃብሩ የእኔ ርስት እንዲሆን።,ወሀቡኒ በአተ ካዕበተ እንቲአሁ እንተ ሀለወት ውስተ ገራህቱ ሀቡኒያ በወርቅየ በሤጥ በመጠነ ኮነ ወእሣየጦ እምኔክሙ ።,"That he may give me the cave of Machpelah, which he hath, which is in the end of his field; for as much money as it is worth he shall give it me for a possession of a buryingplace amongst you." +ኤፍሮንም በኬጢ ልጆች መካከል ተቀምጦ ነበር፤ የኬጢ ሰው ኤፍሮንም የኬጢ ልጆችና ወደ ከተማ የሚገቡ ሁሉ ሲሰሙ ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት።,ወሀሎ ኤፌሮን ማእከሎሙ ይነብር ለደቂቀ ኬጢ ወይቤሎ ኤፌሮን ኬጥያዊ ለአብርሃም እንዘ ይሰምዑ ደቂቀ ኬጢ ወኵሎሙ እለ ይበውኡ ውስተ ሀገር ፤,"And Ephron dwelt among the children of Heth: and Ephron the Hittite answered Abraham in the audience of the children of Heth, even of all that went in at the gate of his city, saying," +አይደለም፥ ጌታዬ፥ ስማኝ፤ እርሻውን ሰጥቼሃለሁ በእርሱም ዳር ያለውን ዋሻ ሰጥቼሃለሁ፤ በወገኔ ልጆች ፊት ሰጥቼሃለሁ፤ ሬሳህን ቅበር።,ቅረበኒ እግዚእየ ወስምዐኒ ገራህቱሂ ወበአቱሂ ዘውስቴቱ ለከ እሁበከ በቅድመ ኵሉ ሰብአ ሀገርየ ናሁ ወሀብኩካሁ ቅብር በድነከ ።,"Nay, my lord, hear me: the field give I thee, and the cave that is therein, I give it thee; in the presence of the sons of my people give I it thee: bury thy dead." +አብርሃምም በአገሩ ሰዎች ፊት ሰገደ፤,ወሰገደ አብርሃም ቅድመ ኵሉ ሕዝብ ።,And Abraham bowed down himself before the people of the land. +የአገሩ ሰዎችም ሲሰሙ ለኤፍሮን እንዲህ ሲል ተናገረ። ነገሬን ትሰማ ዘንድ እለምንሃለሁ፤ የእርሻውን ዋጋ እሰጥሃለሁ፤ አንተም ከእኔ ዘንድ ውሰድ፥ ሬሳዬንም በዚያ እቀብራለሁ።,ወይቤሎ ለኤፌሮን እንዘ ይሰምዑ ኵሎሙ እስመ ቅሩብ አንተ ኀቤየ ስምዐኒ ሤጦ ለውእቱ ገራህት ንሣእ እምኀቤየ ወእቅብር በድንየ ህየ ።,"And he spake unto Ephron in the audience of the people of the land, saying, But if thou wilt give it, I pray thee, hear me: I will give thee money for the field; take it of me, and I will bury my dead there." +ኤፍሮንም ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት።,ወአውሥኦ ኤፌሮን ለአብርሃም ወይቤሎ ፤,"And Ephron answered Abraham, saying unto him," +ጌታዬ ሆይ፥ እኔን ስማኝ፤ የአራት መቶ ሰቅል ዋጋ ምድር በእኔና በአንተ መካክለ ምንድር ነው? ሬሳህንም ቅበር።,አልቦ እግዚኦ ሰማዕኩ ምንትኑ ውእቱ ዝንቱ ወምንትኑ ውእቱ አርባዕቱ ምእት ጠፋልሕ ማእከሌየ ወማእከሌከ ቅብር እንከሰ በድነከ ህየ ።,"My lord, hearken unto me: the land is worth four hundred shekels of silver; what is that betwixt me and thee? bury therefore thy dead." +አብርሃምም የኤፍሮንን ነገር ሰማ፤ አብርሃምም በኬጢ ልጆች ፊት የነገረውን አራት መቶ ሰቅል መዝኖ ለኤፍሮን ሰጠው፤ ብሩም ለመሸጫ ለመለወጫ የሚተላለፍ ነበረ።,ወሰምዖ አብርሃም ለኤፌሮን በከመ ይቤሎ በቅድመ ደቂቀ ኬጢ ወፈነወ አብርሃም ለኤፌሮን አርባዕተ ምእተ ጠፋልሐ ብሩር መፍዴ ዘኢኮነ ��ምያነ ።,"And Abraham hearkened unto Ephron; and Abraham weighed to Ephron the silver, which he had named in the audience of the sons of Heth, four hundred shekels of silver, current money with the merchant." +በመምሬ ፊት ያለው ባለድርብ ክፍል የሆነው የኤፍሮን እርሻ ለአብርሃም ጸና፤,ወኮኖ ገራህቱ ለኤፌሮን ወበአቱሂ ወኵሉ ዕፀው እንተ ውስቴታ ፤,"And the field of Ephron, which was in Machpelah, which was before Mamre, the field, and the cave which was therein, and all the trees that were in the field, that were in all the borders round about, were made sure" +እርሻው በእርሱም ያለው ዋሻው፥ በእርሻውም ውስጥ በዙሪያውም ያለው እንጨት ሁሉ በኬጢ ልጆችና በከተማይቱ በር በሚገቡ ሁሉ ፊት ለአብርሃም ርስቱ ሆነ።,ኮነ ለአብርሃም ወተሣየጦ በቅድመ ደቂቀ ኬጡ ።,"Unto Abraham for a possession in the presence of the children of Heth, before all that went in at the gate of his city." +ከዚህም በኋላ ኬብሮን በምትባል በመምሬ ፊት በከነዓን ምድር ባለው እርሻ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው ዋሻ ውስጥ አብርሃም ሚስቱን ሣራን ቀበረ።,ወእምዝ ቀበራ አብርሃም ለሳራ ብእሲቱ ውስተ በአተ ካዕበት እንተ ተሣየጠ በኀበ ኤፌሮን ።,"And after this, Abraham buried Sarah his wife in the cave of the field of Machpelah before Mamre: the same is Hebron in the land of Canaan." +ያዕቆብም አባቱ በስደት በኖረበት አገር በከነዓን ምድር ተቀመጠ።,ወነበረ ያዕቆብ ውስተ ምድር እንተ ውስቴታ ነበረ አቡሁ ውስተ ምድረ ከናአን ።,"And Jacob dwelt in the land wherein his father was a stranger, in the land of Canaan." +የያዕቆብም ትውልድ ይህ ነው። ዮሴፍ የአሥራ ሰባት ዓመት ልጅ በሆነ ጊዜ ከወንድሞቹ ጋር በጎችን ይጠብቅ ነበር፤ እርሱም ከአባቱ ሚስቶች ከባላና ከዘለፋ ልጆች ጋር ሳለ ብላቴና ነበረ፤ ዮሴፍም የክፋታቸውን ወሬ ወደ አባታቸው አመጣ።,ወከመዝ ውእቱ ፍጥረቱ ለያዕቆብ ወኮኖ ለዮሴፍ ዐሠርቱ ወሰባዕቱ ዓመቱ ወይርዒ ምስለ አኀዊሁ አባግዐ አቡሁ ወወሬዛ ውእቱ ምስለ ደቂቀ ባላ ወምስለ ደቂቀ ዘለፋ አንስቲያ አቡሁ ወአምጽኡ ላዕለ ዮሴፍ ውዴተ እኪተ ኀበ አቡሁ እስራኤል ።,"These are the generations of Jacob. Joseph, being seventeen years old, was feeding the flock with his brethren; and the lad was with the sons of Bilhah, and with the sons of Zilpah, his father's wives: and Joseph brought unto his father their evil report." +እስራኤልም ዮሴፍን ከልጆቹ ሁሉ ይልቅ ይወደው ነበር፥ እርሱ በሽምግልናው የወለደው ነበርና፤ በብዙ ኅብር ያጌጠችም ቀሚስ አደረገለት ።,ወያዕቆብሰ ያፈቅሮ ለዮሴፍ እምነ ኵሎሙ ደቂቁ እስመ በርሥዐቲሁ ወለዶ ወገብረ ሎቱ ክዳነ ዘሕብረ ዐሥቅ ።,"Now Israel loved Joseph more than all his children, because he was the son of his old age: and he made him a coat of many colours." +ወንድሞቹም አባታቸው ከልጆቹ ሁሉ ይልቅ እንዲወደው ባዩ ጊዜ ጠሉት፥ በሰላም ይናገሩትም ዘንድ አልቻሉም።,ወሶበ ርእዩ አኀዊሁ ከመ ኪያሁ ያፈቅር አቡሆሙ እምነ ኵሎሙ አኀዋሁ ጸልእዎ አኀዊሁ ወኢክህሉ ተናግሮቶ ቃለ ሠናየ ።,"And when his brethren saw that their father loved him more than all his brethren, they hated him, and could not speak peaceably unto him." +ዮሴፍም ሕልምን አለመ፥ ለወንድሞቹም ነገራቸው፤ እነርሱም እንደ ገና በብዙ ጠሉት።,ወሐለመ ዮሴፍ ሕልመ ወነገሮሙ ለአኀዊሁ ።,"And Joseph dreamed a dream, and he told it his brethren: and they hated him yet the more." +እርሱም አላቸው። እኔ ያለምሁትን ሕልም ስሙ፤,ወይቤሎሙ ስምዕዎ ለዝንቱ ሕልም ዘሐለምኩ ።,"And he said unto them, Hear, I pray you, this dream which I have dreamed:" +እነሆ እኛ በእርሻ መካከል ነዶ ስናስር ነበርና፥ እነሆም፥ የእኔ ነዶ ቀጥ ብላ ቆመች፤ የእናንተም ነዶች በዙሪያ ከብበው እነሆ ለእኔ ነዶ ሰገዱ።,እሬኢ ከላስስቲክሙ ዘዘዚአክሙ ማእከለ ገዳም ወተንሥአ ክልስስት ዘዚአየ ወቆመ ወተመይጡ ከላስስቲክሙ ወሰገዱ ለዘዚአየ ክልስስት ።,"For, behold, we were binding sheaves in the field, and, lo, my sheaf arose, and also stood upright; and, behold, your sheaves stood round about, and made obeisance to my sheaf." +ወንድሞቹም። በእኛ ላይ ልትነግሥብን ይሆን? ወይስ ልትገዛ ይሆን? አሉት። እንደ ገናም ስለ ሕልሙና ስለ ነገሩ ይልቁን ጠሉት።,ወይቤልዎ ነጊሠኑ ትነግሥ ላዕሌነ ወሚመ እግዚአኑ ትከውነነ ወአፈድፈዱ ዓዲ ጸሊኦቶ በእንተ ሕልሙ ወበእንተ ነገሩ ።,"And his brethren said to him, Shalt thou indeed reign over us? or shalt thou indeed have dominion over us? And they hated him yet the more for his dreams, and for his words." +ደግሞም ሌላ ሕልምን አለመ፥ ለወንድሞቹም ነገራቸው፥ እንዲህም አለ። እነሆ ደግሞ ሌላ ሕልምን አለምሁ፤ እነሆ ፀሐይና ጨረቃ አሥራ አንድ ከዋክብትም ሲሰግዱልኝ አየሁ።,ወደገመ ዓዲ ወርእየ ሕልመ ወነገሮ ለአቡሁ ወይቤሎ ናሁ ሐለምኩ ካልአ ሕልመ ወከመዝ ሕልሙ ፀሓይ ወወርኅ ወዐሠርቱ ወአሐዱ ከዋክብት ይሰግዱ ሊተ ።,"And he dreamed yet another dream, and told it his brethren, and said, Behold, I have dreamed a dream more; and, behold, the sun and the moon and the eleven stars made obeisance to me." +ለአባቱና ለወንድሞቹም ነገራቸው፤ አባቱም ገሠጸው፥ እንዲህም አለው። ይህ ያለምኸው ሕልም ምንድር ነው? በውኑ እኔና እናትህ ወንድሞችህም መጥተን በምድር ላይ እንሰግድልህ ይሆን?,ወገሠጾ አቡሁ ወይቤሎ ምንት ውእቱ ዝንቱ ሕልምከ ዘሐለምከ አሐዝብ ንመጽእ አነ ወእምከ ወአኀዊከ ወንሰግድ ለከ ዲበ ምድር ።,"And he told it to his father, and to his brethren: and his father rebuked him, and said unto him, What is this dream that thou hast dreamed? Shall I and thy mother and thy brethren indeed come to bow down ourselves to thee to the earth?" +ወንድሞቹም ቀኑበት አባቱ ግን ነገሩን ይጠብቀው ነበር።,ወቀንኡ ላዕሌሁ አኀዊሁ ወአቡሆሙሰ ዐቀቦ ለዝንቱ ነገር በልቡ ።,And his brethren envied him; but his father observed the saying. +ወንድሞቹ በሴኬም የአባታቸውን በጎች ይጠብቁ ዘንድ ሄዱ።,ወሖሩ አኀዊሁ ይርዐዩ አባግዒሆሙ ውስተ ሴኬም ።,And his brethren went to feed their father's flock in Shechem. +እስራኤልም ዮሴፍን። ወንድሞችህ በሴኬም በጎችን የሚጠብቁ አይደሉምን? ወደ እነርሱ እልክህ ዘንድ ና አለው። እርሱም። እነሆኝ አለው ።,ወይቤሎ እስራኤል ለዮሴፍ አኮኑ አኀዊከ ውስተ ሴኬም ነዓ እልአከ ኀቤሆሙ ወይቤሎ ኦሆ ነየ ።,"And Israel said unto Joseph, Do not thy brethren feed the flock in Shechem? come, and I will send thee unto them. And he said to him, Here am I." +እርሱም። ሄደህ ወንድሞችህና በጎቹ ደኅና እንደ ሆኑ እይ፥ ወሬአቸውንም አምጣልኝ አለው። እንዲህም ከኬብሮን ቈላ ሰደደው፥ ወደ ሴኬምም መጣ።,ወይቤሎ ሑር ርኢ ለእመ ዳኅናንኑ አኀዊከ ወአባግዒሆሙኒ ወዜንወኒ ወፈነዎ እምነ ቈላተ ኬብሮን ወበጽሐ ውስተ ሴኬም ።,"And he said to him, Go, I pray thee, see whether it be well with thy brethren, and well with the flocks; and bring me word again. So he sent him out of the vale of Hebron, and he came to Shechem." +እነሆም በምድረ በዳ ሲቅበዘበዝ ሳለ አንድ ሰው አገኘው፤ ሰውዮውም። ምን ትፈልጋለህ? ብሎ ጠየቀው።,ወረከቦ ፩ብእሲ እንዘ የዓይል ወይሳኲ ውስተ ገዳም ወተስእሎ ወይቤሎ መነ ተኀሥሥ ።,"And a certain man found him, and, behold, he was wandering in the field: and the man asked him, saying, What seekest thou?" +እርሱም ወንድሞቼን እፈልጋለሁ፤ በጎቹን የሚጠብቁበት ወዴት እንደ ሆነ እባክህ ንገረኝ አለ።,ወይቤሎ ዮሴፍ አይድዐኒ አይቴ ይርዕዩ አኀዊየ ።,"And he said, I seek my brethren: tell me, I pray thee, where they feed their flocks." +ሰውዮውም። ከዚህ ተነሥተዋል፤ ወደ ዶታይን እንሂድ ሲሉም ሰምቼአቸዋለሁ አለው። ዮሴፍም ወንድሞቹን ተከታትሎ ሄደ፥ በዶታይንም አገኛቸው።,ወይቤሎ ውእቱ ብእሲ ግዕዙ እምዝየሰ ወሰማዕክዎሙ ባሕቱ ይብሉ ነሐውር ዶታዮን ወሖረ ዮሴፍ ወተለዎሙ ለአኀዊሁ ወረከቦሙ በዶታዮን ።,"And the man said, They are departed hence; for I heard them say, Let us go to Dothan. And Joseph went after his brethren, and found them in Dothan." +እነርሱም በሩቅ ሳለ አዩት፥ ወደ እነርሱም ገና ሳይቀርብ ይገድሉት ዘንድ በእ���ሱ ላይ ተማከሩ።,ወቀደሙ ርእዮቶ እምርሑቅ ዘእንበለ ይቅረብ ኀቤሆሙ ወአሕሠሙ ለቀቲሎቱ ።,"And when they saw him afar off, even before he came near unto them, they conspired against him to slay him." +አንዱም ለአንዱ እንዲህ አለው። ያ ባለ ሕልም ይኸው መጣ።,ወተባሀሉ አሐዱ ምስለ ካልኡ ነዋ ዝኩ ሐላሚ ።,"And they said one to another, Behold, this dreamer cometh." +አሁንም ኑ፥ እንግደለውና በአንድ ጕድጓድ ውስጥ እንጣለው። ክፉ አውሬም በላው እንላለን፤ ከሕልሞቹም የሚሆነውን እናያለን።,ንዑ ንቅትሎ ወንግድፎ ውስተ አሐዱ እምእላንቱ ግብ ወንበል አርዌ እኩይ በልዖ ወንርአይ ምንት ውእቱ ሕለሚሁ ።,"Come now therefore, and let us slay him, and cast him into some pit, and we will say, Some evil beast hath devoured him: and we shall see what will become of his dreams." +ሮቤልም ይህን ሰማ፥ ከእጃቸውም አዳነው፥ እንዲህም አለ። ሕይወቱን አናጥፋ።,ወሶበ ርእዮ አድኀኖ ሩቤል እምእዴሆሙ ወይቤሎሙ ኢትቅትሉ ነፍሶ ፤,"And Reuben heard it, and he delivered him out of their hands; and said, Let us not kill him." +ሮቤል። ደም አታፍስሱ፤ በዚህች ምድረ በዳ ባለችው ጕድጓድ ጣሉት፥ ነገር ግን እጃችሁን አትጣሉበት አላቸው። እንዲህም ማለቱ ከእጃቸው ሊያድነውና ወደ አባቱ ሊመልሰው ነው።,ወኢትክዐዉ ደሞሂ ውስተ አሐዱ እምእላንቱ ዐዘቅት እለ ውስተ ገዳም ደይዎ ወእዴክሙ ባሕቱ ኢታውርዱ ላዕሌሁ ወከመ ያድኅኖ እምእዴሆሙ ወያግብኦ ኀበ አቡሁ ።,"And Reuben said unto them, Shed no blood, but cast him into this pit that is in the wilderness, and lay no hand upon him; that he might rid him out of their hands, to deliver him to his father again." +እንዲህም ሆነ፤ ዮሴፍም ወደ ወንድሞቹ በቀረበ ጊዜ የለበሳትን በብዙ ኅብር ያጌጠቺቱን ቀሚሱን ገፈፉት፤,ወእምዝ ሶበ በጽሐ ዮሴፍ ኀቤሆሙ ሰለብዎ ክዳኖ ዘዐሥቅ ዘይለብስ ።,"And it came to pass, when Joseph was come unto his brethren, that they stript Joseph out of his coat, his coat of many colours that was on him;" +ወስደውም ወደ ጕድጓድ ጣሉት፤ ጕድጓዱም ውኃ የሌለበት ደረቅ ነበረ።,ወነሥእዎ ወወረውዎ ውስተ ዐዘቅት ወዐዘቅታ ሐዳስ ወአልባቲ ማየ ።,"And they took him, and cast him into a pit: and the pit was empty, there was no water in it." +እንጀራም ሊበሉ ተቀመጡ፤ ዓይናቸውንም አንሥተው አዩ፥ እነሆም የእስማኤላውያን ነገዶች ወደ ግብፅ ለመውረድ ከገለዓድ መጡ፤ ግመሎቻቸውም ሽቱና በለሳን ከርቤም ተጭነው ነበር።,ወነበሩ ይብልዑ እክለ ወሶበ ያሌዕሉ አዕይንቲሆሙ ይሬእዩ ናሁ ሠያጢ አሐዱ ይመጽእ እምነ ገለአድ ይስማኤላዊ ውእቱ ወጽዑን አግማሊሆሙ አፈዋተ ወርጢነ ወማየ ልብን ወየሐውሩ ያውርዱ ብሔረ ግብጽ ።,"And they sat down to eat bread: and they lifted up their eyes and looked, and, behold, a company of Ishmeelites came from Gilead with their camels bearing spicery and balm and myrrh, going to carry it down to Egypt." +ይሁዳም ወንድሞቹን እንዲህ አላቸው። ወንድማችንን ገድለን ደሙን ብንሸሽግ ጥቅማችን ምንድር ነው?,ወይቤሎሙ ይሁዳ ለአኅዊሁ ምንተ ይበቍዐነ ለእመ ቀተልናሁ ለእኁነ ወኀባእነ ደሞ ።,"And Judah said unto his brethren, What profit is it if we slay our brother, and conceal his blood?" +ኑ፥ ለእስማኤላውያን እንሽጠው፥ እጃችንን ግን በእርሱ ላይ አንጣል፥ ወንድማችን ሥጋችንም ነውና። ወንድሞቹም የእርሱን ነገር ሰሙት።,ንዑ ንሢጦ ኀበ እሉ ይስማዔላውያን ወእዴነሰ ኢናውርድ ላዕሌሁ እስመ እኁነ ውእቱ ወሥጋነ ወሰምዕዎ አኀዊሁ ዘይቤሎሙ ።,"Come, and let us sell him to the Ishmeelites, and let not our hand be upon him; for he is our brother and our flesh. And his brethren were content." +የምድያም ነጋዶችም አለፉ፤ እነርሱም ዮሴፍን አንሥተው ከጕድጓድ አወጡት፤ ለእስማኤላውያንም ዮሴፍን በሀያ ብር ሸጡት፤ እነርሱም ዮሴፍን ወደ ግብፅ ወሰዱት።,ወእንዘ የኀልፉ እሙንቱ ይስማዔላውያን ሤጥዎ ኀቤሆሙ ወሰሐብዎ አኀዊሁ ወአውፅእዎ እምነ ዐዘቅት ወሤጥዎ ለዮሴፍ ኀበ ይስማዔላውያን በዕ���ራ ዲናር ወወሰዱዎ ለዮሴፍ ብሔረ ግብጽ ።,"Then there passed by Midianites merchantmen; and they drew and lifted up Joseph out of the pit, and sold Joseph to the Ishmeelites for twenty pieces of silver: and they brought Joseph into Egypt." +ሮቤልም ወደ ጕድጓዱ ተመለሰ፥ እነሆም ዮሴፍ በጕድጓድ የለም፤ ልብሱንም ቀደደ።,ወገብአ ሩቤል ኀበ ዐዘቅት ወሶበ ኢረከቦ ሠጠጠ አልባሲሁ ።,"And Reuben returned unto the pit; and, behold, Joseph was not in the pit; and he rent his clothes." +ወደ ወንድሞቹም ተመልሶ። ብላቴናው የለም፤ እንግዲህ እኔ ወዴት እሄዳለሁ? አለ።,ወገብአ ኀበ አኀዊሁ ወይቤሎሙ ኢሀሎ ወልድ ውስተ ዐዘቅት ወአይቴ አሐውር እንከ አነ ።,"And he returned unto his brethren, and said, The child is not; and I, whither shall I go?" +የዮሴፍንም ቀሚስ ወሰዱ፥ የፍየል አውራም አርደው ቀሚሱን በደም ነከሩት።,ወነሥኡ ክዳኖ ዘዐሥቅ ወሐረዱ ላዕሌሁ ማሕስአ ጠሊ ወመልእዎ ደመ ለክዳኑ ።,"And they took Joseph's coat, and killed a kid of the goats, and dipped the coat in the blood;" +ብዙ ኅብር ያለበትን ቀሚሱንም ላኩ፥ ወደ አባታቸውም አገቡት፥ እንዲህም አሉት። ይህንን አገኘነ፤ ይህ የልጅህ ልብስ እንደ ሆነ ወይም እንዳልሆነ እስኪ እየው።,ወወሰዱ ኀበ አቡሆሙ ወይቤልዎ ዘንተ ደሙ ረከብነ ወርኢአ እመ ውእቱኑ ክዳኑ ለወልድከ ወለእመሂ ኢኮነ ።,"And they sent the coat of many colours, and they brought it to their father; and said, This have we found: know now whether it be thy son's coat or no." +እርሱም አውቆ። የልጄ ቀሚስ ነው፤ ክፉ አውሬ በልቶታል፤ ዮሴፍ በእርግጥ ተበጫጭቋል አለ።,ወአእሚሮ ይቤ ክዳኑ ለወልድየ ውእቱ ወአርዌ እኩይ በልዖ አርዌ መሠጦ ለዮሴፍ ።,"And he knew it, and said, It is my son's coat; an evil beast hath devoured him; Joseph is without doubt rent in pieces." +ያዕቆብም ልብሱን ቀደደ፥ በወገቡም ማቅ ታጥቆ ለልጁ ብዙ ቀን አለቀሰ።,ወሠጠጠ አልባሲሁ ያዕቆብ ወለብሰ ሠቀ ያዕቆብ ወቀነተ ውስተ ሐቌሁ ወላሐዎ ለወልዱ ብዙኀ መዋዕለ ።,"And Jacob rent his clothes, and put sackcloth upon his loins, and mourned for his son many days." +ወንዶች ልጆቹና ሴቶች ልጆቹም ሁሉ ሊያጽናኑት ተነሡ፤ መጽናናትን እንቢ አለ፥ እንዲህም አለ። ወደ ልጄ ወደ ሙታን ስፍራ እያዘንሁ እወርዳለሁ። አባቱም ስለ እርሱ አለቀሰ።,ወተጋብኡ ደቂቁ ወአዋልዲሁ ወመጽኡ ያስተብቍዕዎ ለአቡሆሙ ከመ ያንግፍዎ ላሖ ወአበዮሙ ነጊፈ ላሖ ወይቤ እወርድ ዳእሙ ውስተ መቃብር ኀበ ወልድየ እንዘ እላሕዎ ወበከየ አቡሁ ።,"And all his sons and all his daughters rose up to comfort him; but he refused to be comforted; and he said, For I will go down into the grave unto my son mourning. Thus his father wept for him." +እነዚያ የምድያም ሰዎች ግን ዮሴፍን በግብፅ ለፈርዖን ጃንደረባ ለዘበኞቹ አለቃ ለጲጥፋራ ሸጡት።,ወእልክቱሰ ይስማዔላውያን ሤጥዎ ለዮሴፍ ብሔረ ግብጽ ኀበ ጴጠፍራ ሊቂ መበስላኒሁ ለፈርዖን ።,"And the Midianites sold him into Egypt unto Potiphar, an officer of Pharaoh's, and captain of the guard." +የዔሳው ትውልድ ይህ ነው፤ እርሱም ኤዶም ነው።,ወከመዝ ይእቲ ልደቱ ለዔሳው ወውእቱ ለሊሁ ኤዶም ውእቱ ።,"Now these are the generations of Esau, who is Edom." +ዔሳው ከከነዓን ልጆች ሚስቶችን አገባ፤ የኬጢያዊውን የዔሎንን ልጅ ዓዳን፥ የኤዊያዊው የፅብዖን ልጅ ዓና የወለዳትን አህሊባማን፥,ወነሥአ ሎቱ አንስቲያ እምነ አዋልደ ከናአን ሐዳሶ ወለተ ኤሎን ኬጥያዊ ወኤሌማ ወለተ ሐና ወልደ ሴቤስ ኤውያዊ ፤,"Esau took his wives of the daughters of Canaan; Adah the daughter of Elon the Hittite, and Aholibamah the daughter of Anah the daughter of Zibeon the Hivite;" +የእስማኤልን ልጅ የነባዮትን እኅት ቤሴሞትን።,ወቤሴሞት ወለተ ይስማኤል እኅቱ ለናቡኦት ።,"And Bashemath Ishmael's daughter, sister of Nebajoth." +ዓዳ ለዔሳው ኤልፋዝን ወለደች፤ ቤሴሞትም ራጉኤልን ወለደች፤,ወወለደቶ ሐዳሶ ለኤልፋዝ ወቤሴሞት ወለደቶ ለራጉኤል ።,And Adah bare to Esau Eliphaz; and Bashemath bare Reuel; +አህሊባማም የዑስን፥ የዕላምን፥ ቆሬን ወለደች፤ በከነዓን ምድር የተወለዱለት የዔሳው ልጆች እነዚህ ናቸው።,ወኤሌማ ወለደቶ ለዮሔል ወለይጉሜል ወለቆሬ እሉ ደቂቁ ለዔሳው እለ ተወልዱ ሎቱ በምድረ ከናአን ።,"And Aholibamah bare Jeush, and Jaalam, and Korah: these are the sons of Esau, which were born unto him in the land of Canaan." +ዔሳውም ሚስቶቹን ወንዶች ልጆቹንና ሴቶች ልጆቹን ቤተሰቡንም ሁሉ ከብቱንም ሁሉ እንስሶቹንም ሁሉ በከነዓንም አገር ያገኘውን ሁሉ ይዞ ከወንድሙ ከያዕቆብ ፊት ወደ ሌላ አገር ሄደ።,ወነሥአ ዔሳው ደቂቆ ወአንስቲያሁ ወኵሎ ነባሬ ቤቱ ወኵሎ እንስሳሁ ወኵሎ ንዋዮ ዘአጥረየ በምድረ ከናአን ወሖረ ዔሳው እምነ ምድረ ከናአን እምነ ገጸ ያዕቆብ እኁሁ ።,"And Esau took his wives, and his sons, and his daughters, and all the persons of his house, and his cattle, and all his beasts, and all his substance, which he had got in the land of Canaan; and went into the country from the face of his brother Jacob." +ከብታቸው ስለ በዛ በአንድነት ይቀመጡ ዘንድ አልቻሉም፤ በእንግድነት የተቀመጡባትም ምድር ከከብታቸው ብዛት የተነሣ ልትበቃቸው አልቻለችም።,እስመ ብዙኅ ንዋዮሙ ወኢክህሉ ኅቡረ ነቢረ በእንተ ብዝኅ ንዋዮሙ ።,For their riches were more than that they might dwell together; and the land wherein they were strangers could not bear them because of their cattle. +ዔሳውም በሴይር ተራራ ተቀመጠ፤ ዔሳውም ኤዶም ነው።,ወኀደረ ዔሳው ውስተ ደብረ ሴይር ወለሊሁ ዔሳው ኤዶም ውእቱ ።,Thus dwelt Esau in mount Seir: Esau is Edom. +በሴይር ተራራ የሚኖሩ የኤዶማውያን አባት የዔሳው ትውልድም ይህ ነው።,ወከመዝ ውእቱ ፍጥረቱ ለዔሳው አቡሆሙ ለኤዶም በደብረ ሴይር ።,And these are the generations of Esau the father of the Edomites in mount Seir: +የዔሳው ልጆች ስም ይህ ነው፤ የዔሳው ሚስት የዓዳ ልጅ ኤልፋዝ፤ የዔሳው ሚስት የቤሴሞት ልጅ ራጉኤል።,ወከመዝ ውእቱ አስማቲሆሙ ለደቂቀ ዔሳው ኤልፋዝ ወልደ ሐደሶ ብእሲተ ዔሳው ወራጉኤል ወልደ ቤሴሞት ብእሲተ ዔሳው ።,"These are the names of Esau's sons; Eliphaz the son of Adah the wife of Esau, Reuel the son of Bashemath the wife of Esau." +የኤልፋዝም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ቴማን፥ ኦማር፥ ስፎ፥ ጎቶም፥ ቄኔዝ።,ወኮነ ደቂቀ ኤልፋዝ ወልደ ዔሳው ቴማን ወኤሞር ወሳፍር ወጎቶን ወቄኔዝ ።,"And the sons of Eliphaz were Teman, Omar, Zepho, and Gatam, and Kenaz." +ቲምናዕም ለዔሳው ልጅ ለኤልፋዝ የጭን ገረድ ነበረች፥ አማሌቅንም ለኤልፋዝ ወለደችለት፤ የዔሳው ሚስት የዓዳ ልጆች እነዚህ ናቸው።,ወተምናሕ ዕቅብቱ ለኤልፋዝ ወልደ ዔሳው ወለደት ሎቱ አማሌቅሃ እሉ እሙንቱ ደቂቀ ሐዳሶ ብእሲተ ዔሳው ።,And Timna was concubine to Eliphaz Esau's son; and she bare to Eliphaz Amalek: these were the sons of Adah Esau's wife. +የራጉኤልም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ናሖት፥ ዛራ፥ ሣማ፥ ሚዛህ፤ እነዚህም የዔሳው ሚስት የቤሴሞት ልጆች ናቸው።,ወደቂቀ ራጉኤል ወልደ ዔሳው ናሖት ወዛራ ወሲም ወምዛኅ ፤ እሉ እሙንቱ ደቂቀ ቤሴሞት ብእሲተ ዔሳው ።,"And these are the sons of Reuel; Nahath, and Zerah, Shammah, and Mizzah: these were the sons of Bashemath Esau's wife." +የፅብዖን ልጅ የዓና ልጅ የዔሳው ሚስት የአህሊባማ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ለዔሳውም የዑስን፥ የዕላማን፥ ቆሬን ወለደች።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ኤሌማ ወለተ ሐና ብእሲተ ዔሳው ዘወለደት ለዔሳው ዮሔል ወይጉሜል ወቆሬ ።,"And these were the sons of Aholibamah, the daughter of Anah the daughter of Zibeon, Esau's wife: and she bare to Esau Jeush, and Jaalam, and Korah." +የዔሳው ልጆች አለቆች እነዚህ ናቸው፤ ለዔሳው የበኵር ለኤልፋዝ ልጆች፤ ቴማን አለቃ፥ ኦማር አለቃ፥ ስፎ አለቃ፥ ቄኔዝ አለቃ፥,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ዔሳው መሳፍንት ደቂቀ ኤልፋዝ በኵሩ ለዔሳው ቴማን መስፍን ወኤሞር መስፍን ወሳፍር መስፍን ወቄኔዝ መስፍን ፤,"These were dukes of the sons of Esau: the sons of Eliphaz the firstborn son of Esau; duke Teman, duke Omar, duke Zepho, duke Kenaz," +ቆሬ አለቃ፥ ጎቶም አለቃ፥ አማሌቅ አለቃ፤ በኤዶም ምድር የኤልፋዝ አለቆች እነዚህ ናቸው፤ እነዚህ የዓዳ ልጆች ናቸው።,ወቆሬ መስፍን ወጎቶን መስፍን ወአማሌቅ መስፍን ፤ እሉ እሙንቱ መሳፍንተ ኤልፋዝ በምድረ ኤዶም እለ ተወልዱ እምነ ሐዳሶ ።,"Duke Korah, duke Gatam, and duke Amalek: these are the dukes that came of Eliphaz in the land of Edom; these were the sons of Adah." +የዔሳው ልጅ የራጉኤል ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ናሖት አለቃ፥ ዛራ አለቃ፥ ሣማ አለቃ፥ ሚዛህ አለቃ፤ በኤዶም ምድር የራጉኤል ልጆች አለቆች እነዚህ ናቸው፤ እነዚህም የዔሳው ሚስት የቤሴሞት ልጆች ናቸው።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ራጉኤል ወልደ ዔሳው መሳፍንት ናሖት መስፍን ወዛራ መስፍን ወሲም መስፍን ወምዛኅ መስፍን ፤ እሉ እሙንቱ መሳፍንተ ራጉኤል በምድረ ኤዶም እለ ተወልዱ እምነ ቤሴሞት ብእሲተ ዔሳው ።,"And these are the sons of Reuel Esau's son; duke Nahath, duke Zerah, duke Shammah, duke Mizzah: these are the dukes that came of Reuel in the land of Edom; these are the sons of Bashemath Esau's wife." +የዔሳው ሚስት የአህሊባማ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ የዑስ አለቃ፥ የዕላማ አለቃ፥ ቆሬ አለቃ፤ የዔሳው ሚስት የዓና ልጅ የአህሊባማ አለቆች እነዚህ ናቸው።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ኤሌማ ብእሲተ ዔሳው መሳፍንት ዮሔል መስፍን ወይጉሜል መስፍን ወቆሬ መስፍን ።,"And these are the sons of Aholibamah Esau's wife; duke Jeush, duke Jaalam, duke Korah: these were the dukes that came of Aholibamah the daughter of Anah, Esau's wife." +የዔሳው ልጆችና አለቆቻቸው እነዚህ ናቸው፤ እርሱም ኤዶም ነው።,እሉ እሙንቱ ደቂቀ ዔሳው መሳፍንተ ኤዶም ።,"These are the sons of Esau, who is Edom, and these are their dukes." +በዚያች አገር የተቀመጡ የሖሪው የሴይር ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ሎጣን፥ ሦባል፥ ፅብዖን፥ ዓና፥ ዲሶን፥ ኤጽር፥ ዲሳን፤,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ሴይር ሆርያዊ እለ ይነብሩ ዲበ ምድር ሉጣን ወሶባን ወሳባቅ ወአናን ፤,"These are the sons of Seir the Horite, who inhabited the land; Lotan, and Shobal, and Zibeon, and Anah," +እነዚህ በኤዶም ምድር የሖሪው የሴይር ልጆች አለቆች ናቸው።,ወዲሶን ወኢሶር *ወዲሳን* ፤ እሉ እሙንቱ መሳፍንትሂ ኆርያዊ ደቂቀ ሴይር ።,"And Dishon, and Ezer, and Dishan: these are the dukes of the Horites, the children of Seir in the land of Edom." +የሎጣን ልጆችም ሖሪ፥ ሄማም ናቸው፤ የሎጣንም እኅት ቲምናዕ ናት።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ሉጣን ሑሪ ወሐማን ወእኅተ ሉጣን ትምናእ ።,And the children of Lotan were Hori and Hemam; and Lotan's sister was Timna. +የሦባል ልጆችም እነዚህ ናቸው፤ ዓልዋን፥ ማኔሐት፥ ዔባል፥ ስፎ፥ አውናም።,ወደቂቀ ሶባን አልዋን ወማኔሐት ወአቤል ወሰፋ ወአውናም ።,"And the children of Shobal were these; Alvan, and Manahath, and Ebal, Shepho, and Onam." +የፅብዖን ልጆችም እነዚህ ናቸው፤ አያ፥ ዓና፤ ይህም ዓና በምድረ በዳ የአባቱን የፅብዖንን አህዮች ሲጠብቅ ፍልውኆችን ያገኘ ነው።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ሳባቅ ኤአ ወአናን ወውእቱ አናን ዘረከቦ ለያሜን በገዳም እንዘ ይትረዐዩ አዕዱጊሁ ለሳባቅ አቡሁ ።,"And these are the children of Zibeon; both Ajah, and Anah: this was that Anah that found the mules in the wilderness, as he fed the asses of Zibeon his father." +የዓና ልጆችም እነዚህ ናቸው፤,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ አናን ዲሶን ወኤሌሚ ወለተ አናን ።,"And the children of Anah were these; Dishon, and Aholibamah the daughter of Anah." +ዲሶን፥ አህሊባማም የዓና ሴት ልጅ። የዲሶንም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ሔምዳን፥ ኤስባን፥ ይትራን፥ ክራን።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ዲሶን ሕምዳን ወአስባን ወይትራን ወክራን ።,"And these are the children of Dishon; Hemdan, and Eshban, and Ithran, and Cheran." +የኤጽር ልጆችም እነዚህ ናቸው፤ ቢልሐን፥ ዛዕዋን፥ ዓቃን።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ኢሶር ብልሐን ወዛኦን ወአቃን ።,"The children of Ezer are these; Bilhan, and Zaavan, and Akan." +የዲሳን ልጆችም እነዚህ ናቸው፤ ዑፅ፥ አራን።,ወእሉ እንከ ደቂቀ ዲሳን ዑሳ ወአራን ።,"The children of Dishan are these; Uz, and Aran." +የሖሪ አለቆች እነዚህ ናቸው፤ ሎጣን አለቃ፥ ሦባል አለቃ፥ ፅብዖን አለቃ፥,ወእሉ እሙንቱ መሳፍንተ ሆሪ ሉጣን መስፍን ወሶባን መስፍን ወሳባቅ *መስፍን ወአናን* መስፍን ፤,"These are the dukes that came of the Horites; duke Lotan, duke Shobal, duke Zibeon, duke Anah," +ዓና አለቃ፥ ዲሶን አለቃ፥ ኤጽር አለቃ፥ ዲሳን አለቃ፤ በሴይር ምድር አለቆች የሆኑ የሖሪ አለቆቹ እነዚህ ናቸው።,ወዲሶን መስፍን ወኢሶር መስፍን ወ*ዲሳ*ን መስፍን ፤ እሉ እሙንቱ መሳፍንተ ሆሪ በበመሳፍንቲሆሙ ውስተ ምድረ ሴይር ።,"Duke Dishon, duke Ezer, duke Dishan: these are the dukes that came of Hori, among their dukes in the land of Seir." +በእስራኤል ልጆች ላይ ንጉሥ ከመኖሩ በፊት በኤዶም አገር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው።,ወእሉ እሙንቱ ነገሥት እለ ነግሡ በኤዶም ዘእንበለ ይንግሥ ንጉሥ ለእስራኤል ።,"And these are the kings that reigned in the land of Edom, before there reigned any king over the children of Israel." +በኤዶምም የቢዖር ልጅ ባላቅ ነገሠ፤ የከተማውም ስም ዲንሃባ ናት።,ወነግሠ በኤዶም ባላቅ ወልደ ቤኦር ወስመ ሀገሩ ዲናባ ።,And Bela the son of Beor reigned in Edom: and the name of his city was Dinhabah. +ባላቅም ሞተ፥ በስፍራውም የባሶራው የዛራ ልጅ ኢዮባብ ነገሠ።,ወሞተ ባላቅ ወነግሠ ህየንቴሁ ኢዮባብ ወልደ ዛራ ዘእምነ ቦሶራ ።,"And Bela died, and Jobab the son of Zerah of Bozrah reigned in his stead." +ኢዮባብም ሞተ፥ በስፍራውም የቴማኒው አገር ሑሳም ነገሠ።,*ወሞተ ኢዮባብ ወነግሠ ህየንቴሁ ሑሳም ዘእምነ ምድረ ቴማኒ ።,"And Jobab died, and Husham of the land of Temani reigned in his stead." +ሑሳምም ሞተ፥ በስፍራውም የምድያምን ሰዎች በሞዓብ ሜዳ የመታ የባዳድ ልጅ ሃዳድ ነገሠ፤ የከተማውም ስም ዓዊት ተባለ።,ወሞተ ሑሳም ወነግሠ ህየንቴሁ አደድ ወልደ ብደድ ዘቀተሎሙ ለምድያም በሐቅለ ሞአብ ወስመ ሀገሩ ዐዊት ።,"And Husham died, and Hadad the son of Bedad, who smote Midian in the field of Moab, reigned in his stead: and the name of his city was Avith." +ሃዳድም ሞተ፥ በስፍራውም የመሥሬቃው ሠምላ ነገሠ።,ወሞተ አዳድ ወነግሠ ህየንቴሁ ሰምላ ዘእምነ መስርቃ ።,"And Hadad died, and Samlah of Masrekah reigned in his stead." +ሠምላም ሞተ፥ በስፍራውም በወንዝ አጠገብ ካለችው ከርሆቦት ሳኦል ነገሠ።,ወሞተ ሰምላ ወነግሠ ህየንቴሁ ሳኦል ዘእምነ ሮኦቦት እንተ ፈለግ ።,"And Samlah died, and Saul of Rehoboth by the river reigned in his stead." +ሳኦልም ሞተ፥ በስፍራውም የዓክቦር ልጅ በኣልሐናን ነገሠ።,ወሞተ ሳኦል ወነግሠ ህየንቴሁ በአለናን ወልደ አክቦር ።,"And Saul died, and Baalhanan the son of Achbor reigned in his stead." +የዓክቦር ልጅ በኣልሐናንም ሞተ፥ በስፍራውም ሃዳር ነገሠ፤ የከተማውም ስም ፋዑ ነው፤ ሚስቱም የሜዛሃብ ልጅ መጥሬድ የወለደቻት መሄጣብኤል ትባላለች።,ወሞተ በአለናን ወልደ አክቦር ወነግሠ ህየንቴሁ አደር ወስመ ሀገሩ ፍጉ ወስመ ብእሲቱ ምኤጠብኤል ወለተ መጥሬድ ወለተ ሜዘአብ* ።,"And Baalhanan the son of Achbor died, and Hadar reigned in his stead: and the name of his city was Pau; and his wife's name was Mehetabel, the daughter of Matred, the daughter of Mezahab." +የዔሳውም የአለቆቹ ስም በወገናቸው በስፍራቸው በስማቸውም ይህ ነው፤ ቲምናዕ አለቃ፥ ዓልዋ አለቃ፥ የቴት አለቃ፥,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለመሳፍንተ ዔሳው በበነገዶሙ ወበበብሔሮሙ *ወበበ አስማቲሆሙ ትምናዕ መስፍን ዐልዋ መስፍን ኢቴት መስፍን ፤,"And these are the names of the dukes that came of Esau, according to their families, after their places, by their names; duke Timnah, duke Alvah, duke Jetheth," +አህሊባማ አለቃ፥ ኤላ አለቃ፥ ፊኖን አለቃ፥,ኤሌማ መስፍን ኢላ መስፍን ፈኖን መስፍን ፤,"Duke Aholibamah, duke Elah, duke Pinon," +ቄኔዝ አለቃ፥ ቴማን አለቃ፥ ሚብሳር አለቃ፥,ቄኔዝ መስፍን ቴማን መስፍን ሚብሳር መስፍን ፤,"Duke Kenaz, duke Teman, duke Mibzar," +መግዲኤል አለቃ፥ ዒራም አለቃ፥ እነዚህ በግዛታቸው ምድር በየመኖ��ያቸው የኤዶም አለቆች ናቸው። የኤዶማውያን አባት ይህ ዔሳው ነው። a,መግዲኤል መስፍን ዒራም መስፍን ፤ እሉ እሙንቱ መሳፍንተ ኤዶም በበማኅደሮሙ ዘበምድሮሙ* ወለሊሁ ዔሳው አቡሆሙ ውእቱ ለኤዶም ።,"Duke Magdiel, duke Iram: these be the dukes of Edom, according to their habitations in the land of their possession: he is Esau the father of the Edomites." +ከእነዚህም ነገሮች በኋላ እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው፥ እንዲህም አለው። አብርሃም ሆይ። አብርሃምም። እነሆ፥ አለሁ አለ።,ወኮነ እምድኅረ ዝንቱ መዋዕል አመከሮ እግዚአብሔር ለአብርሃም ወይቤሎ አብርሃም አብርሃም ወይቤ ነየ አነ ።,"And it came to pass after these things, that God did tempt Abraham, and said unto him, Abraham: and he said, Behold, here I am." +የምትወደውን አንድ ልጅህን ይስሐቅን ይዘህ ወደ ሞሪያም ምድር ሂድ፤ እኔም በምነግርህ በአንድ ተራራ ላይ በዚያ መሥዋዕት አድርገህ ሠዋው አለ።,ወይቤሎ ንሥኦ ለወልድከ ዘታፈቀር ይስሐቅሃ ወሑር ውስተ ደብር ላዕላይ ወአዕርጎ ኀቤየ ወሡዖ ውስተ ደብር አሐዱ ዘእቤለከ ።,"And he said, Take now thy son, thine only son Isaac, whom thou lovest, and get thee into the land of Moriah; and offer him there for a burnt offering upon one of the mountains which I will tell thee of." +አብርሃምም በማለዳ ተነሥቶ አህያውን ጫነ፥ ሁለቱንም ሎሌዎቹንና ልጁን ይስሕቅን ከእርሱ ጋር ወሰደ፥ እንጨትንም ለመሥዋዕት ሰነጠቀ፤ ተነሥቶም እግዚአብሔር ወዳለው ቦታ ሄደ።,ወተንሥአ አብርሃም በጽባሕ ወረሐነ አድጎ ወነሥአ ክልኤተ ደቆ ወይስሐቅሃኒ ወልዶ ወሠጸረ ዕፀወ ለመሥዋዕት ወተንሥአ ወሖረ ወበጽሐ በጊዜሃ ውስተ ውእቱ መካን ኀበ ይቤሎ እግዚአብሔር በሣልስት ዕለት ።,"And Abraham rose up early in the morning, and saddled his ass, and took two of his young men with him, and Isaac his son, and clave the wood for the burnt offering, and rose up, and went unto the place of which God had told him." +በሦስተኛውም ቀን አብርሃም ዓይኑን አነሣና ቦታውን ከሩቅ አየ።,ወይቤሎሙ አብርሃም ለደቅ ንበሩ ዝየ ምስለ አድግ ወአነ ወወልድየ ንሑር እስከ ዝየ ወሰጊደነ ንገብእ ኀቤክሙ ።,"Then on the third day Abraham lifted up his eyes, and saw the place afar off." +አብርሃምም ሎሌዎቹን አላቸው። አህያውን ይዛችሁ ከዚህ ቆዩ፤ እኔና ልጄ ወደዚያ ሄደን እንሰግዳለን፥ ወደ እናንተም እንመለሳለን።,ወነሥአ አብርሃም ዕፀወ መሥዋዕት ወአጾሮ ለይስሐቅ ወልዱ ወነሥአ እሳተኒ ውስተ እዴሁ ወመጥባሕተኒ ወሖሩ ክልኤሆሙ ኅቡረ ።,"And Abraham said unto his young men, Abide ye here with the ass; and I and the lad will go yonder and worship, and come again to you." +አብርሃምም የመሥዋዕቱን እንጨት አንሥቶ ለልጁ ለይስሐቅ አሸከመው፤ እርሱም እሳቱንና ቢላዋውን በእጁ ያዘ፥ ሁለቱም አብረው ሄዱ።,ወይቤሎ ይስሐቅ ለአብርሃም አቡሁ አባ ወይቤሎ ምንት ውእቱ ወልድየ ወይቤሎ ናሁ ዕፅ ወእሳትኒ አይቴ ሀሎ በግዑ ለመሥዋዕቱ ።,"And Abraham took the wood of the burnt offering, and laid it upon Isaac his son; and he took the fire in his hand, and a knife; and they went both of them together." +ይስሐቅም አባቱን አብርሃምን ተናገረው። አባቴ ሆይ አለ። እርሱም። እነሆኝ፥ ልጄ አለው። እሳቱና እንጨቱ ይኸው አለ፤ የመሥዋዕቱ በግ ግን ወዴት ነው? አለ።,ወይቤሎ አብርሃም እግዚአብሔር ይሬኢ ሎቱ በግዖ ለመሥዋዕት ወልድየ ወሖሩ ኅቡረ ።,"And Isaac spake unto Abraham his father, and said, My father: and he said, Here am I, my son. And he said, Behold the fire and the wood: but where is the lamb for a burnt offering?" +አብርሃምም። ልጄ ሆይ፥ የመሥዋዕቱን በግ እግዚአብሔር ያዘጋጃል አለው፤ ሁለቱም አብረው ሄዱ።,ወበጽሑ ውስተ ውእቱ መካን ዘይቤሎ እግዚአብሔር ወነደቀ አብርሃም መሥዋዕተ በህየ ወወደየ ዕፀኒ ወአዕቀጾ ለይስሐቅ ወልዱ ወአስከቦ በከብዱ ላዕለ ምሥዋዕ መልዕልተ ዕፀው ።,"And Abraham said, My son, God will provide himself a lamb for a burnt offering: so they went both of them together." +እግዚአ���ሔር ወዳለውም ቦታ ደረሱ፤ አብርሃምም በዚያ መሠዊያውን ሠራ፥ እንጨትንም ረበረበ፤ ልጁን ይስሐቅንም አስሮ በመሠዊያው በእንጨቱ ላይ አጋደመው።,ወአልዐለ እዴሁ አብርሃም ከመ ይንሣእ መጥባሕተ ወይሕርዶ ለወልዱ ።,"And they came to the place which God had told him of; and Abraham built an altar there, and laid the wood in order, and bound Isaac his son, and laid him on the altar upon the wood." +አብርሃምም እጁን ዘረጋ፥ ልጁንም ያርድ ዘንድ ቢላዋ አነሣ።,ወጸውዖ እግዚአብሔር አምላክ ለአብርሃም ወይቤሎ አብርሃም አብርሃም ወይቤ ነየ አነ ።,"And Abraham stretched forth his hand, and took the knife to slay his son." +የእግዚአብሔር መልአክም ከሰማይ ጠራና። አብርሃም አብርሃም አለው፤,ወይቤሎ ኢትደይ እዴከ ላዕለ ወልድከ ወአልቦ ዘትገብር ቦቱ ወኢምንተኒ ይእዜ አእመርኩ ከመ ትፈርሆ ለእግዚአብሔር አንተ ወኢምሕከ ለወልድከ ዘታፈቅር እምኔየ ።,"And the angel of the LORD called unto him out of heaven, and said, Abraham, Abraham: and he said, Here am I." +እርሱም። እነሆኝ አለ። እርሱም። በብላቴናው ላይ እጅህን አትዘርጋ፥ አንዳችም አታድርግበት፤ አንድ ልጅህን ለእኔ አልከለከልህምና እግዚአብሔርን የምትፈራ እንደ ሆንህ አሁን አውቄአለሁ አለ።,ወሶበ ነጸረ አብርሃም ወይሬኢ ናሁ አሐዱ በግዕ ወእኁዝ በአቅርንቲሁ በዕፀ ሳቤቅ ወሖረ አብርሃም ወነሥኦ ወሦዖ ህየንተ ይስሐቅ ወልዱ ።,"And he said, Lay not thine hand upon the lad, neither do thou any thing unto him: for now I know that thou fearest God, seeing thou hast not withheld thy son, thine only son from me." +አብርሃምም ዓይኑን አነሣ፥ በኋላውም እነሆ አንድ በግ በዱር ውስጥ ቀንዶቹ በዕፀ ሳቤቅ ተይዞ አየ፤ አብርሃምም ሄደ በጉንም ወሰደው፥ በልጁም ፋንታ መሥዋዕት አድርጎ ሠዋው።,ወሰመዮ አብርሃም ለውእቱ መካን ርእየ እግዚአብሔር ከመ ይበሉ ዮም ውስተ ደብረ እግዚአብሔር ርእየ ።,"And Abraham lifted up his eyes, and looked, and behold behind him a ram caught in a thicket by his horns: and Abraham went and took the ram, and offered him up for a burnt offering in the stead of his son." +አብርሃምም ያንን ቦታ ያህዌ ይርኤ ብሎ ጠራው፤ እስከ ዛሬም ድረስ በእግዚአብሔር ተራራ ይታያል ይባላል።,ወጸውዖ መልአከ እግዚአብሔር ለአብርሃም ደግመ እምሰማይ ።,"And Abraham called the name of that place Jehovahjireh: as it is said to this day, In the mount of the LORD it shall be seen." +የእግዚአብሔር መልአክም አብርሃምን ከሰማይ ሁለተኛ ጊዜ ጠራው፥,ወይቤሎ መሐልኩ በርእስየ ይቤ እግዚአብሔር እስመ ገበርኮ ለዝንቱ ነገር ወኢምሕካሁ ለወልድከ ዘታፈቅር እምኔየ ፤,"And the angel of the LORD called unto Abraham out of heaven the second time," +እንዲህም አለው። እግዚአብሔር። በራሴ ማልሁ ይላል፤ ይህን ነገር አድርገሃልና፥ አንድ ልጅህንም አልከለከልህምና,ከመ ባርኮ እባርከከ ወአብዝኆ ኣስተባዝኀከ ለዘርእከ ከመ ኮከበ ሰማይ ወከመ ኆጻ ዘውስተ ድንጋገ ባሕር ወይትዋረሱ ዘርእከ አህጉረ ፀር ።,"And said, By myself have I sworn, saith the LORD, for because thou hast done this thing, and hast not withheld thy son, thine only son:" +በእውነት በረከትን እባርክሃለሁ፥ ዘርህንም እንደ ሰማይ ከዋክብትና በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ አበዛዋለሁ፤ ዘርህም የጠላቶችን ደጅ ይወርሳል፤,ወይትባረኩ በዘርእከ ኵሉ አሕዛበ ምድር እስመ ሰማዕከ ቃልየ ።,"That in blessing I will bless thee, and in multiplying I will multiply thy seed as the stars of the heaven, and as the sand which is upon the sea shore; and thy seed shall possess the gate of his enemies;" +የምድር አሕዛብ ሁሉም በዘርህ ይባረካሉ፥ ቃሌን ሰምተሃልና።,ወገብአ አብርሃም ኀበ ደቁ ወተንሥኡ ወሖሩ ኅቡረ ኀበ ዐዘቅተ መሐላ ።,And in thy seed shall all the nations of the earth be blessed; because thou hast obeyed my voice. +አብርሃምም ወደ ብላቴኖቹ ተመለሰ፥ ተነሥተውም ወደ ቤርሳቤህ አብረው ሄዱ፤ አብርሃምም በቤርሳቤህ ተቀመጠ።,ወኮነ እምድኅረ ዝንቱ ነገር ዜነ���ዎ ለአብርሃም ወይቤልዎ ወለደት ወልደ ሜልካ ለናኮር ለእኁከ ፤,"So Abraham returned unto his young men, and they rose up and went together to Beersheba; and Abraham dwelt at Beersheba." +ይህም ከሆነ በኋልላ ለአብርሃም እንዲህ ተብሎ ተነገረ። እነሆ፥ ሚልካ ደግሞ ለወንድምህ ለናኮር ልጆችን ወለደች፤,ሆካስ በኵራ ወበዋክሴን እኁሁ ወቃማኤል አቡሆሙ ለሶርያ ፤,"And it came to pass after these things, that it was told Abraham, saying, Behold, Milcah, she hath also born children unto thy brother Nahor;" +እነርሱም በኵሩ ዑፅ፥ ወንድሙ ቡዝ፥ የአራም አባት ቀሙኤል፥,ወከዛት ወኢዛራው ወፈልዘር ወዮፋት ወባቱኤል ፤,"Huz his firstborn, and Buz his brother, and Kemuel the father of Aram," +ኮዛት፥ ሐዞ፥ ፊልዳሥ፥ የድላፍ፥ ባቱኤል ናቸው።,ዘወለዳ ለርብቃ እሉ ደቂቅ እለ ወለደት ሜልካ ለናኮር እኁሁ ለአብርሃም ።,"And Chesed, and Hazo, and Pildash, and Jidlaph, and Bethuel." +ባቱኤልም ርብቃን ወለደ፤ እነዚህን ስምንቱን ሚልካ ለአብርሃም ወንድም ለናኮር ወለደች።,ወዕቀብቱ ርሔማ ወለደቶ ለቃዐት ወለገአም ወጦኮ ወሞካ ።,"And Bethuel begat Rebekah: these eight Milcah did bear to Nahor, Abraham's brother." +እንዲህም ሆነ፤ ሰዎች በምድር ላይ መብዛት በጀመሩ ጊዜ ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው፤,ወኮነ ሶበ አኀዙ ይብዝኁ ሰብእ ዲበ ምድር ወተወልዱ ሎሙ ደቂቅ ወአዋልድ ።,"And it came to pass, when men began to multiply on the face of the earth, and daughters were born unto them," +የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ።,ወሶበ ርእዩ ውሉደ እግዚአብሔር አዋልደ ሰብእ ከመ ሠናያት እማንቱ ነሥኡ እምኔሆን አንስትያ ዘኀረዩ ወዘአፍቀሩ ።,That the sons of God saw the daughters of men that they were fair; and they took them wives of all which they chose. +እግዚአብሔርም። መንፈሴ በሰው ላይ ለዘላለም አይኖርም፥ እርሱ ሥጋ ነውና፤ ዘመኖቹም መቶ ሀያ ዓመት ይሆናሉ አለ።,ወይቤ እግዚአብሔር ሶቤሃ ኢየኀድር ውስተ እሙንቱ ሰብእ እስከ ለዓለም መንፈስየ እስመ እሙንቱ ዘሥጋ ባሕቱ ይኩን መዋዕሊሆሙ ፻ወ፳ዓመተ ።,"And the LORD said, My spirit shall not always strive with man, for that he also is flesh: yet his days shall be an hundred and twenty years." +በእነዚያ ወራት ኔፊሊም በምድር ላይ ነበሩ፤ ደግሞም ከዚያ በኋላ የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች ባገቡ ጊዜ ልጆችን ወለዱላቸው፤ እነርሱም በዱሮ ዘመን ስማቸው የታወቀ ኃያላን ሆኑ።,ወበውእቱ መዋዕል ኮኑ እለ ያርብሕ ውስተ ምድር እስመ ቦኡ ውሉደ እግዚአብሔር ኀበ አዋልደ ሰብእ ወወለዳ ሎሙ እለ ያርብሕ እለ እምነ ፍጥረተ ዓለም ዕደወ ስም ።,"There were giants in the earth in those days; and also after that, when the sons of God came in unto the daughters of men, and they bare children to them, the same became mighty men which were of old, men of renown." +እግዚአብሔርም የሰው ክፉት በምድር ላይ እንደ በዛ፥ የልቡ አሳብ ምኞትም ሁልጊዜ ፈጽሞ ክፉ እንደ ሆነ አየ።,ወሶበ ርእየ እግዚአብሔር ከመ በዝኅ እከዮሙ ለሰብእ ዲበ ምድር ወፈቃደ ሕሊናሆሙ ወልቦሙ እኩይ በኵሉ መዋዕል,"And GOD saw that the wickedness of man was great in the earth, and that every imagination of the thoughts of his heart was only evil continually." +እግዚአብሔርም ሰውን በምድር ላይ በመፍጠሩ ተጸጸተ፥ በልቡም አዘነ።,ወነስሐ እግዚአብሔር በእንተ ዘገብሮ ለሰብእ ላዕለ ምድር ወሐለየ ።,"And it repented the LORD that he had made man on the earth, and it grieved him at his heart." +እግዚአብሔርም። የፈጠርሁትን ሰው ከምድር ላይ አጠፋለሁ፥ ከሰው እስከ እንስሳ እስከ ተንቀሳቃሽም እስከ ሰማይ ወፍም ድረስ፤ ስለ ፈጠርኋቸው ተጸጽቼአለሁና አለ።,ወይቤ እግዚአብሔር እግዚእ እደመስሶ ለእጓለ እመሕያው ዘገበርኩ እምገጸ ምድር እምነ ሰብእ እስከ እንስሳ ወአዕዋፈ ሰማይ ወኵሉ ዘይትኀወስ እስመ አነ ነሳሕኩ በእንተ ፈጢሮትየ ኪያሆሙ ።,"And the LORD said, I will destroy man whom I have created from the face of the earth; both man, and beast, and the creeping thing, and the fowls of the air; for it repenteth me that I have made them." +ኖኅ ግን በእግዚአብሔር ፊት ሞገስን አገኘ።,ወኖኅሰ ረከበ ምሕረተ ወሣህለ በቅድመ እግዚአብሔር ።,But Noah found grace in the eyes of the LORD. +የኖኅ ትውልድ እንዲህ ነው። ኖኅም በትውልዱ ጻድቅ ፍጹምም ሰው ነበረ፤ ኖኅ አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር አደረገ።,ወከመዝ ውእቱ ፍጥረቱ ለኖኅ ወብእሲ ጻድቅ ውእቱ ወፍጹም በትውልዱ ወአሥመሮ ለእግዚአብሔር ።,"These are the generations of Noah: Noah was a just man and perfect in his generations, and Noah walked with God." +ኖኅም ሦስት ልጆችን ሴምን ካምን ያፌትንም ወለደ።,ወወለደ ሠለስተ ደቂቀ እሉ እሙንቱ ሴም ወካም ወያፌት ።,"And Noah begat three sons, Shem, Ham, and Japheth." +ምድርም በእግዚአብሔር ፊት ተበላሸች፤ ምድርም ግፍን ተሞላች።,ወማሰነት ምድር በቅድመ እግዚአብሔር ወመልአት ዐመፃ ።,"The earth also was corrupt before God, and the earth was filled with violence." +እግዚአብሔርም ምድርን አየ፥ እነሆም ተበላሸች፤ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በምድር ላይ መንገዱን አበላሽቶ ነበርና።,ወርእያ እግዚአብሔር ለምድር ከመ ማሰነት ወከመ አማሰኑ ፍኖቶ በዲበ ምድር ኵሉ ዘሥጋ ።,"And God looked upon the earth, and, behold, it was corrupt; for all flesh had corrupted his way upon the earth." +እግዚአብሔርም ኖኅን አለው። የሥጋ ሁሉ ፍጻሜ በፊቴ ደርሶአል፤ ከእነርሱ የተነሣ ምድር በግፍ ተሞልታለችና፤ እኔም እነሆ ከምድር ጋር አጠፋቸዋለሁ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር አምላኩ ለኖኅ ጊዜሁ ለእጓለ እመሕያው በጽሐ ቅድሜየ እስመ መልአ ዐመፃ ዲበ ምድር እምኔሆሙ ወናሁ አነ እደመስሶሙ ወለምድርኒ ።,"And God said unto Noah, The end of all flesh is come before me; for the earth is filled with violence through them; and, behold, I will destroy them with the earth." +ከጎፈር እንጨት መርከብን ለአንተ ሥራ፤ በመርከቢቱም ጉርጆችን አድርግ፥ በውስጥም በውጭም በቅጥራን ለቅልቃት።,ወግበር ለከ ታቦተ እንተ ዕፅ ወርብዕት ወከመዝ ትገብራ ለይእቲ ታቦት ወትቀብኣ ፒሳ እንተ ውስጣ ወእንተ አፍኣሃኒ በፒሳ ።,"Make thee an ark of gopher wood; rooms shalt thou make in the ark, and shalt pitch it within and without with pitch." +እርስዋንም እንዲህ ታደርጋታለህ፤ የመርከቢቱ ርዝመት ሦስት መቶ ክንድ፥ ወርድዋ አምሳ ክንድ፥ ከፍታዋ ሠላሳ ክንድ ይሁን።,ወከመዝ ትገብራ ለይእቲ ታቦት ፫፻በእመት ኑኃ ወ፶በእመት ርሕባ ወ፴በእመት ስራ ።,"And this is the fashion which thou shalt make it of: The length of the ark shall be three hundred cubits, the breadth of it fifty cubits, and the height of it thirty cubits." +ለመርከቢቱም መስኮትን ታደርጋለህ፤ ከቁመትዋም ክንድ ሙሉ ትተህ ጨርሳት፤ የመርከቢቱንም በር በጎንዋ አድርግ፤ ታችኛውንም ሁለተኛውንም ሦስተኛውንም ደርብ ታደርግላታለህ።,ወአስተጋብእ ተግበራ ለይእቲ ታቦት ወሶበ በጽሐተ ለተፈጽሞ አሐቲ እመተ ተርፋ ለተፈጽሞ ህየ ግበር ኆኅታ ውስተ ገቦሃ ወግበር ላቲ መዓርጋተ ተጽራሕ ወተሥላሰ ግበር ።,"A window shalt thou make to the ark, and in a cubit shalt thou finish it above; and the door of the ark shalt thou set in the side thereof; with lower, second, and third stories shalt thou make it." +እኔም እነሆ ከሰማይ በታች የሕይወት ነፍስ ያለውን ሥጋ ሁሉ ለማጥፋት በምድር ላይ የጥፋት ውኃን አመጣለሁ፤ በምድር ያለው ሁሉ ይጠፋል።,ወናሁ አነ ኣመጽእ ማየ አይኅ ዲበ ምድር ወእደመስሰ ኵሉ ዘሥጋ ወዘመንፈሰ ሕይወት ላዕለ ምድር ወዘሀሎ መትሕተ ሰማይ ወይመውት ኵሉ ዘሥጋ ።,"And, behold, I, even I, do bring a flood of waters upon the earth, to destroy all flesh, wherein is the breath of life, from under heaven; and every thing that is in the earth shall die." +ቃል ኪዳኔንም ከአንተ ጋር አቆማለሁ፤ ወደ መርከብም አንተ ልጆችህንና ሚስትህን የልጆችህንም ሚስቶች ይዘህ ትገባለህ።,ወኣቀውም ኪዳንየ ምስሌከ ወትበውእ አንተ ወብእሲትከ ወደቂቅከ ወአንስትያ ደቂቅከ ምስሌከ ፤,"But with thee will I establish my covenant; and thou shalt come into the ark, thou, and thy sons, and thy wife, and thy sons' wives with thee." +ከአንተ ጋር በሕይወት ይኖሩ ዘንድ ሥጋ ካለው ከሕያው ሁሉ ሁለት ሁለት እያደረግህ ወደ መርከብ ታገባለህ፤ ተባትና እንስት ይሁን።,ወእምነ ኵሉ እንስሳ ወእምነ ኵሉ ዘይትሐወስ ወእምነ ኵሉ አራዊት ወእምነ ኵሉ ዘሥጋ ታበውእ ኀቤከ ወታበውእ ምስሌከ ተባዕተ ወአንስተ ።,"And of every living thing of all flesh, two of every sort shalt thou bring into the ark, to keep them alive with thee; they shall be male and female." +ከወፍ እንደ ወገኑ፥ ከእንስሳም እንደ ወገኑ፥ ከምድር ተንቀሳቃሽም ሁሉ እንደ ወገኑ በሕይወት ይኖሩ ዘንድ ሁለት ሁለት እየሆኑ ወደ አንተ ይግቡ።,ወአንተሰ ንሣእ ለከ እምነ ኵሉ መባልዕት ዘይሴሰዩ አስተጋብእ ኀቤከ ወይከውነከ መብልዐ ለከ ወሎሙ መብልዐ ።,"Of fowls after their kind, and of cattle after their kind, of every creeping thing of the earth after his kind, two of every sort shall come unto thee, to keep them alive." +ከሚበላውም መብል ሁሉ ለአንተ ውሰድ፥ ወደ አንተም ትሰበስባለህ፤ እርሱም ለአንተም ለእነርሱም መብል ይሆናል።,ወገብረ ኖኅ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር አምላኩ ከማሁ ገብረ ።,"And take thou unto thee of all food that is eaten, and thou shalt gather it to thee; and it shall be for food for thee, and for them." +አዳምም ሚስቱን ሔዋንን አወቀ፤ ፀነሰችም፥ ቃየንንም ወለደች። እርስዋም። ወንድ ልጅ ከእግዚአብሔር አገኘሁ አለች።,ወአእመራ አዳም ለሔዋን ብእሲቱ ወፀንሰት ወወለደት ቃየንሃ ወትቤ አጥረይነ ብእሴ በእንተ እግዚአብሔር ።,"And Adam knew Eve his wife; and she conceived, and bare Cain, and said, I have gotten a man from the LORD." +ደግሞም ወንድሙን አቤልን ወለደች። አቤልም በግ ጠባቂ ነበረ፤ ቃየንም ምድርን የሚያርስ ነበረ።,ወደገመት ወለደቶ ለእኁሁ ለአቤል ወኮነ አቤል ኖላዌ አባግዕ ወቃየንሰ መስተገብረ ምድር ኮነ ።,"And she again bare his brother Abel. And Abel was a keeper of sheep, but Cain was a tiller of the ground." +ከብዙ ቀን በኋላም ቃየን ከምድር ፍሬ ለእግዚአብሔር መሥዋዕትን አቀረበ፤,ወእምድኅረዝ መዋዕል አምጽአ ቃየን እምነ ፍሬ ምድር መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ።,"And in process of time it came to pass, that Cain brought of the fruit of the ground an offering unto the LORD." +አቤልም ደግሞ ከበጎቹ በኵራትና ከስቡ አቀረበ። እግዚአብሔርም ወደ አቤልና ወደ መሥዋዕቱ ተመለከተ፤,ወአቤልሂ ገብረ ወአምጽአ እምነ በኵረ አባግዒሁ ወእምነ ሥቡሐኒሆሙ ወነጸረ እግዚአብሔር ላዕለ አቤል ወላዕለ መሥዋዕቱ ወቍርባኒሁኒ ።,"And Abel, he also brought of the firstlings of his flock and of the fat thereof. And the LORD had respect unto Abel and to his offering:" +ወደ ቃየንና ወደ መሥዋዕቱ ግን አልተመለከተም። ቃየንም እጅግ ተናደደ ፊቱም ጠቆረ።,ወላዕለ ቃየንሰ ወላዕለ መሥዋዕቱ ኢነጸረ ወአኅዘኖ ለቃየን ጥቀ ወወድቀ በገጹ ።,"But unto Cain and to his offering he had not respect. And Cain was very wroth, and his countenance fell." +እግዚአብሔርም ቃየንን አለው። ለምን ተናደድህ? ለምንስ ፊትህ ጠቆረ?,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለቃየን ለምንት ተኅዝን ወለምንት ወድቀ ገጽከ ።,"And the LORD said unto Cain, Why art thou wroth? and why is thy countenance fallen?" +መልካም ብታደርግ ፊትህ የሚበራ አይደለምን? መልካም ባታደርግ ግን ኃጢአት በደጅ ታደባለች፤ ፈቃድዋም ወደ አንተ ነው፥ አንተ ግን በእርስዋ ንገሥባት።,አኮ በጽድቅ ዘአምጻእከ ወርቱዕሰ በጽድቅ ታምጽእ ሊተ አበስከ እንከ አርምም ኀቤከ ምግባኢሁ ወአንተ ትኴንኖ ።,"If thou doest well, shalt thou not be accepted? and if thou doest not well, sin lieth at the door. And unto thee shall be his desire, and thou shalt rule over him." +ቃየንም ወንድሙን አቤልን። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው። በሜዳም ሳሉ ቃየን በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት፥ ገደለውም።,ወይቤሎ ቃየን ለአቤል እኁሁ ነዓ ���ሑር ናንሶሱ ሐቅለ ወኮነ እንዘ ሀለዉ ገዳመ ተንሥአ ቃየን ላዕለ አቤል እኁሁ ወቀተሎ ።,"And Cain talked with Abel his brother: and it came to pass, when they were in the field, that Cain rose up against Abel his brother, and slew him." +እግዚአብሔርም ቃየንን አለው። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው? እርሱም አለ። አላውቅም፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን?,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለቃየን አይቴ ውእቱ አቤል እኁከ ወይቤሎ ኢያአምር ቦኑ ዐቃቢሁ አነ ለእኁየ ።,"And the LORD said unto Cain, Where is Abel thy brother? And he said, I know not: Am I my brother's keeper?" +አለውም። ምን አደረግህ? የወንድምህ የደሙ ድምፅ ከምድር ወደ እኔ ይጮኻል።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ምንተ ገበርከ ቃለ ደሙ ለእኁከ በጽሐ ኀቤየ እምነ ምድር ።,"And he said, What hast thou done? the voice of thy brother's blood crieth unto me from the ground." +አሁንም የወንድምህን ደም ከእጅህ ለመቀበል አፍዋን በከፈተች በምድር ላይ አንተ የተረገምህ ነህ።,ወይእዜኒ ርግምተ ትኩን ምድር እንተ አብቀወት ከመ ትስተይ ደሞ ለእኁከ እምእዴከ ።,"And now art thou cursed from the earth, which hath opened her mouth to receive thy brother's blood from thy hand;" +ምድርንም ባረስህ ጊዜ እንግዲህ ኃይልዋን አትሰጥህም፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ ትሆናለህ።,እስመ ትትጌበራ አንተ ወኢትዌስክ ከመ ተሀብከ ኀይላ ፤ ርዑደ ወድንጉፀ ኩን ላዕለ ምድር ።,"When thou tillest the ground, it shall not henceforth yield unto thee her strength; a fugitive and a vagabond shalt thou be in the earth." +ቃየንም እግዚአብሔርን አለው። ኃጢአቴ ልሸከማት የማልችላት ታላቅ ናት።,ወይቤሎ ቃየን ለእግዚአብሔር ተዐቢኑ ኀጢአትየ ዘእምተኀድገት ሊተ ።,"And Cain said unto the LORD, My punishment is greater than I can bear." +እነሆ ዛሬ ከምድር ፊት አሳደድኸኝ፤ ከፊትህም እሰወራለሁ፤ በምድርም ላይ ኰብላይና ተቅበዝባዥ እሆናለሁ፤ የሚያገኘኝም ሁሉ ይገድለኛል።,ወእመሰ ታወጽአኒ እምድር ወእምነ ቅድመ ገጽከ እትኀባእኒ ወእከውን ርዑደ ወድንጉፀ በዲበ ምድር ወኵሉ ዘረከበኒ ይቀትለኒ ።,"Behold, thou hast driven me out this day from the face of the earth; and from thy face shall I be hid; and I shall be a fugitive and a vagabond in the earth; and it shall come to pass, that every one that findeth me shall slay me." +እግዚአብሔርም እርሱን አለው። እንግዲህ ቃየንን የገደለ ሁሉ ሰባት እጥፍ ይበቀልበታል። እግዚአብሔርም ቃየንን ያገኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለቃየን ከማሁ ቆመ ኵሉ ቀታሊ ወይቤ ቃየን አንሰ እትፈደይ በዘገበርኩ ወእትቀተል ከመ ቀተልኩ ወይቤሎ እግዚእ አኮ ከማሁ ወባሕቱ ኵሉ ዘይቀትል እምድኅሬከ ይትቀተል በከመ ቀተለ ወአንተሰ ትትፈደይ ህየንተ ፩ስብዐ ዘቀተሎ ለቃየን ሰባዕተ በቀለ ያበቅል ወገብረ እግዚእ ለቃየን ተኣምረ ከመ ኢይቅትሎ ኵሉ ዘረከቦ ።,"And the LORD said unto him, Therefore whosoever slayeth Cain, vengeance shall be taken on him sevenfold. And the LORD set a mark upon Cain, lest any finding him should kill him." +ቃየንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ፤ ከዔድንም ወደ ምሥራቅ በኖድ ምድር ተቀመጠ።,ወወጽአ ቃየን እምቅድመ እግዚአብሔር ወኀደረ ውስተ ምድር እንተ ስማ ኑዱ ወተረፈ አዳም ውስተ ምድረ ኤድም ወቃየንሰ ሖረ ወኀደረ ታሕተ ምሥራቅ ኤድም ።,"And Cain went out from the presence of the LORD, and dwelt in the land of Nod, on the east of Eden." +ቃየንም ሚስቱን አወቀ፤ ፀነሰችም፥ ሄኖሕንም ወለደች። ከተማም ሠራ፥ የከተማይቱንም ስም በልጁ ስም ሄኖሕ አላት።,ወአእመራ ቃየን ለብእሲቱ ወፀንሰት ወወለደት ሎቱ ሄኖኅሃ ወነደቀ ቃየን ሀገረ ወሰመያ በስመ ወልዱ ሄኖኅ ።,"And Cain knew his wife; and she conceived, and bare Enoch: and he builded a city, and called the name of the city, after the name of his son, Enoch." +ሄኖሕም ጋይዳድን ወለደ፤ ጋይዳድም ሜኤልን ወለደ፤ ሜኤልም ማቱሣኤልን ወለደ፤ ማቱሣኤልም ላሜሕን ወለደ።,ወወለደ ሄኖኅ ጋይዳድ��� ወጋይዳድ ወለዶ ለመላልኤል ወመላልኤል ወለዶ ለማቱሰላ ወማቱሰላ ወለዶ ለለሜክ ።,And unto Enoch was born Irad: and Irad begat Mehujael: and Mehujael begat Methusael: and Methusael begat Lamech. +ላሜሕም ለራሱ ሁለት ሚስቶችን አገባ፤ የአንዲቱ ስም ዓዳ፥ የሁለተኛይቱ ስም ሴላ ነበረ።,ወአውሰበ ለሜክ ክልኤተ አንስተ ስማ ለአሐቲ ሳላ ወስመ ካልእታ አዳ ።,"And Lamech took unto him two wives: the name of the one was Adah, and the name of the other Zillah." +ዓዳም ያባልን ወለደች፤ እርሱም በድንኳን የሚቀመጡት የዘላኖች አባት ነበረ።,ወወለደት ዮቤልሃ ወውእቱ ኮነ አቡሆሙ ለኵሎሙ እለ የኀድሩ በአዕጻዳተ ኖሎተ እንስሳ ።,"And Adah bare Jabal: he was the father of such as dwell in tents, and of such as have cattle." +የወንድሙም ስም ዩባል ነበረ፤ እርሱም በገናንና መለከትን ለሚይዙ አባት ነበረ።,ወስመ እኁሁ ኢዮቤል ወውእቱ ኮነ አቡሆሙ ለኵሎሙ እለ ይዘብጡ ኦርጋኖነ ወማኅሌተ ።,And his brother's name was Jubal: he was the father of all such as handle the harp and organ. +ሴላም ደግሞ ከናስና ከብረት የሚቀጠቀጥ ዕቃን የሚሠራውን ቱባልቃይንን ወለደች። የቱባልቃይንም እኅት ናዕማ ነበረች።,ወወለደት ሳላ ቱበልቄን ወኮነ ይገብር ግብረ ብርት ወኀፂን ወአፍቀረ ቱበልቄን ጸጋ ወእኅቱ ሎቱ ኖሄም ስማ ።,"And Zillah, she also bare Tubalcain, an instructer of every artificer in brass and iron: and the sister of Tubalcain was Naamah." +ላሜሕም ለሚስቶቹ ለዓዳና ለሴላ አላቸው። እናንት የላሜሕ ሚስቶች ቃሌን ስሙ፥ ነገሬንም አድምጡ፤ እኔ ጕልማሳውን ለቍስሌ፥ ብላቴናውንም ለመወጋቴ ገድዬዋለሁና፤,ወይቤሎን ለሜክ ለአንስትያሁ አዳ ወሳላ ስምዓ ኦአንስትየ ለሜክ ወአፅምዓ ዘእቤለክን እስመ ብእሴ ቀተልኩ በርሥዓንየ በቍስልየ ወወሬዛ በጠፊሆትየ በጸልዕየ ።,"And Lamech said unto his wives, Adah and Zillah, Hear my voice; ye wives of Lamech, hearken unto my speech: for I have slain a man to my wounding, and a young man to my hurt." +ቃየንን ሰባት እጥፍ ይበቀሉታል፤ ላሜሕን ግን ሰባ ሰባት እጥፍ። ይበቀሉታል,እስመ ቃየን ተፈድየ ህየንተ አሐዱ ፯በቀለ ወለሜክሰ ይትፈደይ ፸ወ፯ ።,"If Cain shall be avenged sevenfold, truly Lamech seventy and sevenfold." +አዳም ደግሞ ሚስቱን አወቀ፤ ወንድ ልጅንም ወለደች። ስሙንም። ቃየን በገደለው በአቤል ፋንታ እግዚአብሔር ሌላ ዘር ተክቶልኛል ስትል ሴት አለችው።,ወአእመራ አዳም ለሔዋን ብእሲቱ ወፀንሰት ወወለደት ሎቱ ወልደ ወሰመዮ ስሞ ሴት ወይቤ ናሁ እምይእዜሰ አትረፈ ሊተ እግዚአብሔር ዘርአ ካልአ ህየንተ አቤል ዘቀተሎ ቃየን ።,"And Adam knew his wife again; and she bare a son, and called his name Seth: For God, said she, hath appointed me another seed instead of Abel, whom Cain slew." +ለሴት ደግሞ ወንድ ልጅ ተወለደለት፤ ስሙንም ሄኖስ አለው፤ በዚያን ጊዜም በእግዚአብሔር ስም መጠራት ተጀመረ። a,ወወለደ ሴት ዓዲ ወልደ ወሰመዮ ሄኖስ አሜሃ ወጠነ ከመ ይጸውዕ ስመ እግዚአብሔር ።,"And to Seth, to him also there was born a son; and he called his name Enos: then began men to call upon the name of the LORD." +ለያዕቆብ የወለደችለት የልያ ልጅ ዲናም የዚያን አገር ሴቶች ልጆችን ለማየት ወጣች።,ወወፅአት ዲና ወለተ ልያ እንተ ወለደት ለያዕቆብ ከመ ትርአይ አዋልደ ውእቱ ብሔር ።,"And Dinah the daughter of Leah, which she bare unto Jacob, went out to see the daughters of the land." +የአገሩ አለቃ የኤዊያዊ ሰው የኤሞር ልጅ ሴኬም አያት፤ ወሰዳትም ከእርስዋም ጋር ተኛ፥ አስነወራትም።,ወርእያ ሴኬም ወልደ ኤሞር ኮርያዊ መልአከ ብሔር ወነሥኣ ወሰከበ ምስሌሃ ወአኅሰራ ።,"And when Shechem the son of Hamor the Hivite, prince of the country, saw her, he took her, and lay with her, and defiled her." +ልቡናውም በያዕቆብ ልጅ በዲና ፍቅር ተነደፈ፥ ብላቴናይቱንም ወደዳት፥ ልብዋንም ደስ በሚያሰኛት ነገር ተናገራት።,ወርእያ ነፍስታ ለዲና ወለተ ያዕቆብ ወአፍቀራ ለይእቲ ድንግል ወተናገረ በእንተ ግዕዛ ።,"And his soul clave unto Dinah the daughter of Jacob, and he loved the damsel, and spake kindly unto the damsel." +ሴኬምም አባቱን ኤሞርን። ይህችን ብላቴና አጋባኝ ብሎ ነገረው።,ወይቤሎ ሴኬም ለኤሞር አቡሁ ንሥኣ ሊተ ለዛቲ ድንግል ትኩነኒ ብእሲተ ።,"And Shechem spake unto his father Hamor, saying, Get me this damsel to wife." +ያዕቆብም ልጁን ዲናን እንዳስነወራት ሰማ፤ ልጆቹም ከከብቶቻቸው ጋር በምድረ በዳ ነበሩ፤ ያዕቆብም እስኪመጡ ድረስ ዝም አለ።,ወሰምዐ ያዕቆብ ከመ አርኰሳ ለዲና ወለቱ ወልደ ኤሞር ወደቂቁሰ ሐቅለ ሀለዉ ምስለ እንስሳ ወአርመመ ያዕቆብ እስከ ይበጽሑ ።,And Jacob heard that he had defiled Dinah his daughter: now his sons were with his cattle in the field: and Jacob held his peace until they were come. +የሴኬም አባት ኤሞርም ይነግረው ዘንድ ወደ ያዕቆብ ወጣ።,ወመጽአ ኤሞር አቡሁ ለሴኬም ኀበ ያዕቆብ ከመ ይትናገሮ ።,And Hamor the father of Shechem went out unto Jacob to commune with him. +የያዕቆብም ልጆች ይህንን በሰሙ ጊዜ ከምድረ በዳ መጡ፤ የያዕቆብን ልጅ በመተኛቱ በእስራኤል ላይ ስንፍናን ስላደረገ አዘኑ፥ እጅግም ተቈጡ፤ እንዲህ አይደረግምና።,ወመጽኡ ደቂቁ እምሐቅል ወሶበ ሰምዑ ደንገፁ ጥቀ ወተከዙ እስመ ኀፍረተ ገብረ ሴኬም ላዕለ እስራኤል ዘከመ ሰከበ ምስለ ወለተ ያዕቆብ ወኢኮነ ከማሁ ሕጉ ።,"And the sons of Jacob came out of the field when they heard it: and the men were grieved, and they were very wroth, because he had wrought folly in Israel in lying with Jacob's daughter; which thing ought not to be done." +ኤሞርም እንዲህ ብሎ ነገራቸው። ልጄ ሴኬም በልጃችሁ ፍቅር ልቡ ተነድፎአልና ሚስት እንድትሆነው እባካችሁ እርስዋን ስጡት።,ወተናገሮሙ ወይቤሎሙ ሴኬም ወልድየ አፍቀራ ለወለትክሙ ሀብዎ ትኩኖ ብእሲተ ።,"And Hamor communed with them, saying, The soul of my son Shechem longeth for your daughter: I pray you give her him to wife." +ጋብቾችም ሁኑን፤ ሴቶች ልጆቻችሁን ስጡን፥ እናንተም የእኛን ሴቶች ልጆች ውሰዱ።,ወትትሐመውነ ሀቡነ አዋልዲክሙ ወአዋልዲነኒ ንሥኡ ለደቂቅክሙ ።,"And make ye marriages with us, and give your daughters unto us, and take our daughters unto you." +ከእኛም ጋር ተቀመጡ፥ ምድሪቱም በፊታችሁ ናት፤ ኑሩባት፥ ነግዱም፥ ግዙአትም።,ወንበሩ ምስሌነ ወምድርሰ ናሁ ርሒብ ቅድሜክሙ ወኅድሩ ወተገበሩ ውስቴታ ።,"And ye shall dwell with us: and the land shall be before you; dwell and trade ye therein, and get you possessions therein." +ሴኬምም አባትዋንና ወንድሞችዋን እንዲህ አለ። በፊታችሁ ሞገስን ባገኝ የምትሉኝን እሰጣለሁ።,ወይቤሎሙ ሴኬም ለአቡሃ ወለአኀዊሃ ረከብኩ ጸጋ በቅድሜክሙ ወኵሎ ዘትብሉ እሁብ ።,"And Shechem said unto her father and unto her brethren, Let me find grace in your eyes, and what ye shall say unto me I will give." +ብዙ ማጫና እጅ መንሻ አምጣ በሉኝ፥ በነገራችሁኝም መጠን እሰጣለሁ፤ ይህችን ብላቴና ግን አጋቡኝ።,ረስዩ ሊተ ዛተ ፍትሐ በቅድሜክሙ ወዘትቤሉ ወመጠነ አብዛኅክሙ ጥቀ ሕጼሃ እሁበክሙ ወሀቡኒያ ለዛቲ ወለት ትኩነኒ ብእሲተ ።,"Ask me never so much dowry and gift, and I will give according as ye shall say unto me: but give me the damsel to wife." +የያዕቆብም ልጆች ለሴኬምና ለአባቱ ለኤሞር በተንኰል መለሱ፥ እኅታቸውን ዲናን አርክሶአታልና፤,ወአውሥእዎ ደቂቀ ያዕቆብ ለሴኬም ወለኤሞር አቡሁ በጕሕሉት ወይቤልዎሙ እስመ አርኰስዋ ለዲና እኅቶሙ ።,"And the sons of Jacob answered Shechem and Hamor his father deceitfully, and said, because he had defiled Dinah their sister:" +እንዲህም አሉአቸው። እኅታችንን ላልተገረዘ ሰው ለመስጠት ይህንን ነገር እናደርግ ዘንድ አይቻለንም፤ ይህ ነውር ይሆንብናልና።,ወይቤልዎሙ ስምዖን ወሌዊ አኀዊሃ ለዲና ኢንክል ገቢሮቶ ለዝንቱ ነገር ከመ ነሀብ እኅተነ ለብእሲ ዘኢኮነ ግዙረ እስመ ፅእለት ውእቱ ለነ ።,"And they said unto them, We cannot do this thing, to give our sister to one that is uncircumcised; for that were a reproach unto us:" +እንደ እኛ ሆናችሁ ወን���ቻችሁን ሁሉ ብትገርዙ በዚህ ብቻ እሺ እንላችኋለን፤,ወበዝንቱ ባሕቱ ትኩኑ ከማነ ወንነብር ምስሌክሙ ለእመ ገዘርክሙ ኵሎ ተባዕተክሙ ።,"But in this will we consent unto you: If ye will be as we be, that every male of you be circumcised;" +ሴቶች ልጆቻችንን እንሰጣችኋለን፥ የእናንተንም ሴቶች ልጆች እንወስዳለን፤ አንድ ሕዝብም ሆነን ከእናንተ ጋር እንኖራለን።,ወንሁበክሙ አዋልዲነ ወንነሥእ አዋልዲክሙ ለነ አንስቲያ ወንነብር ምስሌክሙ ወንከውን አሐደ ዘመደ ።,"Then will we give our daughters unto you, and we will take your daughters to us, and we will dwell with you, and we will become one people." +ትገረዙ ዘንድ እኛን ባትሰሙ ግን ልጃችንን ይዘን እንሄዳለን።,ወለእመሰ ኢሰማዕክሙነ ንነሥእ አዋልዲነ ወነሐውር ።,"But if ye will not hearken unto us, to be circumcised; then will we take our daughter, and we will be gone." +ነገራቸውም በኤሞር ልጅ በሴኬምና በኤሞር ዘንድ የተወደደ ሆነ።,ወአደሞሙ ለኤሞር ወለሴኬም ዝንቱ ነገር ።,"And their words pleased Hamor, and Shechem Hamor's son." +ብላቴናውም ያሉትን ያደርግ ዘንድ አልዘገየም፥ የያዕቆብን ልጅ ወድዶአልና፤ እርሱም በአባቱ ቤት ካሉት ሁሉ የከበረ ነበረ።,ወኢጐንደየ ገቢሮቶ ውእቱ ወልድ ለዝንቱ ነገር እስመ ያፈቅራ ለወለተ ያዕቆብ ወውእቱ ይከብር እምነ ኵሉ ቤተ አቡሁ ።,"And the young man deferred not to do the thing, because he had delight in Jacob's daughter: and he was more honourable than all the house of his father." +ኤሞርና ሴኬም ልጁም ወደ ከተማቸው አደባባይ ገቡ፥ ለከተማቸውም ሰዎች እንዲህ ብለው ነገሩ።,ወሖሩ ኤሞር ወሴኬም ውስተ አንጻረ ሀገር ወነገሩ ለኵሉ ዕደወ ሀገሮሙ ።,"And Hamor and Shechem his son came unto the gate of their city, and communed with the men of their city, saying," +እነዚህ ሰዎች በእኛ ዘንድ የሰላም ሰዎች ናቸው፤ በምድራችን ይቀመጡ፥ ይነግዱባትም፥ እነሆም ምድሪቱ ሰፊ ናት፤ ሴቶች ልጆቻቸውን እንውሰድ፥ ለእነርሱም ሴቶች ልጆቻችንን እንስጥ።,ወይቤልዎሙ እሉ ዕደው ስንአ እሙንቱ ምስሌነ ወይነብሩ ውስተ ምድርነ ወይትጌበርዋ እስመ ረሓብ ይእቲ ምድር ቅድሜሆሙ ወአዋልዲሆሙኒ ንነሥእ ለነ አንስቲያ ወአዋልዲነኒ ንሁቦሙ ።,"These men are peaceable with us; therefore let them dwell in the land, and trade therein; for the land, behold, it is large enough for them; let us take their daughters to us for wives, and let us give them our daughters." +ነገር ግን አንድ ሕዝብ ሆነን ከእኛ ጋር ይቀመጡ ዘንድ በዚህ ነገር ብቻ እሺ ይሉናል፤ እነርሱ እንደ ተገረዙ ወንዶቻችንን ሁሉ ብንገርዝ።,ወበዝ ባሕቲታ ንትመሰሎሙ ከመ እሙንቱሂ ይኩኑ ከማነ እሉ ዕደው ወንኩን አሐደ ዘመደ ወንግዝር ኵሎ ተባዕተነ በከመ እሙንቱ ይትገዘሩ ።,"Only herein will the men consent unto us for to dwell with us, to be one people, if every male among us be circumcised, as they are circumcised." +ከብቶቻቸውም ያላቸውም ሁሉ እንስሶቻቸውም ሁሉ ለእኛ አይደሉምን? በዚህ ነገር ብቻ እሺ ያልናቸው እንደ ሆነ ከእኛ ጋር ይቀመጣሉ።,ወመራዕይሆሙኒ ወንዋዮሙኒ ወእንስሳሆሙኒ አኮኑ ለነ ውእቱ ወበዝንቱ ባሕቱ ከመ ንኩን ከማሆሙ ወይነብሩ ማእከሌነ ።,"Shall not their cattle and their substance and every beast of theirs be ours? only let us consent unto them, and they will dwell with us." +ከከተማይቱም አደባባይ የሚወጡ ሁሉ ኤሞርንና ልጁን ሴኬምን እሺ አሉ፤ ከከተማይቱ አደባባይ የሚወጡት ወንዶች ሁሉ ተገረዙ።,ወይቤልዎ ለኤሞር ወለወልዱ ሴኬም ኵሎሙ እለ ይበውኡ ውስተ አንቀጸ ሀገር ኦሆ ወተገዝሩ ከተማ ሥጋ ነፍስቶሙ ኵሉ ተባዕቶሙ ።,"And unto Hamor and unto Shechem his son hearkened all that went out of the gate of his city; and every male was circumcised, all that went out of the gate of his city." +ሦስተኛም ቀን በሆነ ጊዜ እጅግ ቆስለው ሳሉ፥ የዲና ወንድሞች የያዕቆብ ልጆች ስምዖንና ሌዊ እየራሳቸው ሰይፋቸውን ይዘው ሳይፈሩ ወደ ከተማ ገቡ፥ ወንዱንም ሁሉ ገደሉ፤,ወእምዝ አመ ሣልስት ዕለት እንዘ ሀለዉ ውስተ ሕማም ወጽሉዓን እሙንቱ ነሥኡ ክልኤሆሙ ደቂቀ ያዕቆብ ስምዖን ወሌዊ አኀዊሃ ለዲና ወነሥኡ መጣብኂሆሙ ዘዘ ዚአሆሙ ወቦኡ ውስተ ሀገር ተታቢዖሙ ወቀተሉ ተባዕቶሙ ።,"And it came to pass on the third day, when they were sore, that two of the sons of Jacob, Simeon and Levi, Dinah's brethren, took each man his sword, and came upon the city boldly, and slew all the males." +ኤሞርንና ልጁን ሴኬምንም በሰይፍ ገደሉ፥ እኅታቸውን ዲናንም ከሴኬም ቤት ይዘው ወጡ።,ወለኤሞርሂ ወለሴኬምሂ ቀተልዎሙ ወነሥእዋ ለዲና እኅቶሙ ወአውፅእዋ እምነ ቤተ ሴኬም ።,"And they slew Hamor and Shechem his son with the edge of the sword, and took Dinah out of Shechem's house, and went out." +የያዕቆብም ልጆች እኅታቸውን ዲናን ሰለ አረከሱአት ወደ ሞቱት ገብተው ከተማይቱን ዘረፉ፤,ወቦኡ ደቂቀ ያዕቆብ ኀበ ቅቱላን ወበርበርዋ ለይእቲ ሀገር እንተ ውስቴታ አርኰስዋ ለዲና እኅቶሙ ።,"The sons of Jacob came upon the slain, and spoiled the city, because they had defiled their sister." +በጎቻቸውንም ላሞቻቸውንም አህዮቻቸውንም በውጭም በከተማም ያለውን ወሰዱ።,ወነሥእዎሙ አባግዒሆሙ ወአልህምቲሆሙ ወአእዱጊሆሙ ወኵሎ ዘሀሎ ውስተ ሐቀል ወውስተ ሀገር ፤,"They took their sheep, and their oxen, and their asses, and that which was in the city, and that which was in the field," +ሀብታቸውን ሁሉ ሕፃናቶቻቸውንና ሴቶቻቸውንም ሁሉ ማረኩ፥ በቤት ያለውንም ሁሉ ዘረፉ።,ወነባሪሆሙኒ ወአንስቲያሆሙኒ ወኵሎ ቍስቋሶሙ ወፄወውዎ ወበርበሩ ኵሎ ዘውስተ ሀገር ወዘውስተ አብያት ።,"And all their wealth, and all their little ones, and their wives took they captive, and spoiled even all that was in the house." +ያዕቆብም ሌዊንና ስሞዖንን እንዲህ አለ። በዚች አገር በሚኖሩ በከነዓናውያንና በፌርዛውያን ሰዎች የተጠላሁ ታደርጉኝ ዘንድ እኔን አስጨነቃችሁኝ፤ እኔ በቍጥር ጥቂት ነኝ፤ እነርሱ በእኔ ላይ ይሰበሰቡና ይመቱኛል፤ እኔም ከወገኔ ጋር እጠፋለሁ።,ወይቤሎሙ ያዕቆብ ለስምዖን ወለሌዊ እኩየ ረሰይክሙ ወአጽላእክሙኒ በኀበ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ውስተ ኵሉ ምድር ኀበ ከናኔዎን ወፌርዜዎን ወአንሰ ውሑድ አነ በኍልቍየ ወይትጋብኡ ላዕሌየ ወይቀትሉኒ ወእትቀጠቀጥ አነ ወቤትየ ።,"And Jacob said to Simeon and Levi, Ye have troubled me to make me to stink among the inhabitants of the land, among the Canaanites and the Perizzites: and I being few in number, they shall gather themselves together against me, and slay me; and I shall be destroyed, I and my house." +እነርሱም። በጋለሞታ እንደሚደረግ በእኅታችን ያደርግባትን? አሉ። a,ወይቤልዎ ለምንትኬ ከመ ዘማ ረሰይዋ ለእኅትነ ።,"And they said, Should he deal with our sister as with an harlot?" +አብርሃምም ከዚያ ተነሥቶ ወደ አዜብ ምድር ሄደ፥ በቃዴስና በሱር መካከልም ተቀመጠ፤ በጌራራም በእንግድነት ተቀመጠ።,ወተንሥአ እምህየ አብርሃም ወሖረ መንገለ ምድረ አዜብ ወኀደረ ማእከለ ቃዴስ ወማእከለ ሱሬ ወነበረ ውስተ ጌራርስ ።,"And Abraham journeyed from thence toward the south country, and dwelled between Kadesh and Shur, and sojourned in Gerar." +አብርሃምም ሚስቱን ሣራን። እኅቴ ናት አለ፤ የጌራራ ንጉሥ አቢሜሌክም ላከና ሣራን ወሰዳት።,ወይቤሎሙ አብርሃም በእንተ ሳራ ብእሲቱ እኅትየ ይእቲ ወለአከ አቤሜሌክ ንጉሠ ጌራራ ወነሥኣ ለሳራ ።,"And Abraham said of Sarah his wife, She is my sister: and Abimelech king of Gerar sent, and took Sarah." +እግዚአብሔርም ሌሊት በሕልም ወደ አቢሜሌክ መጣ፥ እንዲህም አለው። እነሆ፥ አንተ ስለ ወሰድሃት ሴት ምውት ነህ፤ እርስዋ ባለ ባል ናትና።,ወቦአ እግዚአብሔር ኀበ አቤሜሌክ በይእቲ ሌሊት እንዘ ይነውም ወይቤሎ ናሁ ትመውት አንተ በእንተ ይእቲ ብእሲት እንተ ነሣእከ እስመ ብእሲተ ብእሲ ይእቲ ።,"But God came to Abimelech in a dream by night, and said to him, Behold, thou art but a dead man, for the woman which thou hast taken; for she is a man's wife." +አቢሜሌክ ግን አልቀረባትም ነበር፤ እንዲህም አለ��� አቤቱ፥ ጻድቁን ሕዝብ ደግሞ ታጠፋለህን?,ወአቤሜሌክሰ ኢለክፋ ወይቤ አቤሜሌክ ሕዝበኑ ዘኢያእመረ በጽድቅ ትቀትል ።,"But Abimelech had not come near her: and he said, Lord, wilt thou slay also a righteous nation?" +እኅቴ ናት ያለኝ እርሱ አይደለምን? እርስዋም ደግሞ ራስዋ። ወንድሜ ነው አለች፤ በልቤ ቅንነትና በእጄ ንጹሕነት ይህንን አደረግሁ።,ለሊሁ ይቤለኒ እኅትየ ይእቲ ወይእቲኒ ትቤለኒ እኅቱ አነ ወበንጹሕ ልብ ወበጽድቀ እደው ገበርክዎ ለዝንቱ ።,"Said he not unto me, She is my sister? and she, even she herself said, He is my brother: in the integrity of my heart and innocency of my hands have I done this." +እግዚአብሔርም በሕልም አለው። ይህን በልብህ ቅንነት እንዳደረግህ እኔ አወቅሁ፥ እኔም ደግሞ በፊቴ ኃጢአትን እንዳትሠራ ከለከልሁህ፤ ስለዚህም ትነካት ዘንድ አልተውሁም።,ወይቤሎ እግዚአብሔር በሕልም አነኒ አእመርኩ ከመ በንጹሕ ገበርኮ ለዝንቱ ወምሕኩከ ከመ ኢተአብስ ሊተ ወበእንተ ዝንቱ ኢኀደጉከ ትቅረባ ።,"And God said unto him in a dream, Yea, I know that thou didst this in the integrity of thy heart; for I also withheld thee from sinning against me: therefore suffered I thee not to touch her." +አሁንም የሰውዬውን ሚስት መልስ፤ ነቢይ ነውና፥ ስለ አንተም ይጸልያል፥ ትድናለህም። ባትመልሳት ግን አንተ እንድትሞት ለአንተ የሆነውም ሁሉ እንዲሞት በእርግጥ እወቅ።,ወይእዜኒ አግብእ ለብእሲ ብእሲቶ እስመ ነቢይ ውእቱ ወይጼሊ ላዕሌከ ወተሐዩ ወእመሰ ኢያግባእካ አእምር ከመ ሞተ ትመውት አንተ ወኵሉ ዘዚአከ ።,"Now therefore restore the man his wife; for he is a prophet, and he shall pray for thee, and thou shalt live: and if thou restore her not, know thou that thou shalt surely die, thou, and all that are thine." +አቢሜሌክም በነገታው ማለደ፥ ባሪያዎቹንም ሁሉ ጠራ፥ ይህንንም ነገር ሁሉ በጆሮአቸው ተናገረ፤ ሰዎቹም እጅግ ፈሩ።,ወተንሥአ አቤሜሌክ በጽባሕ ወጸውዐ ኵሎ ደቆ ወነገሮሙ ዘንተ ነገረ ወፈርህዎ ለእግዚአብሔር ኵሉ ሰብአ ቤቱ ጥቀ ።,"Therefore Abimelech rose early in the morning, and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid." +አቢሜሌክም አብርሃምን ጠርቶ አለው። ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው? ምንስ ክፉ ሠራሁብህ? በእኔና በመንግሥቴ ላይ ትልቅ ኃጢአት አውርደሃልና፤ የማይገባ ሥራ በእኔ ሠራህብኝ።,ወጸውዖ አቤሜሌክ ለአብርሃም ወይቤሎ ምንትኑ ዘገበርከ ላዕሌየ ወላዕለ መንግሥትየ ኀጢአተ ዐቢየ ዘኢይገብሮ መኑሂ ገበርከ ላዕሌየ ።,"Then Abimelech called Abraham, and said unto him, What hast thou done unto us? and what have I offended thee, that thou hast brought on me and on my kingdom a great sin? thou hast done deeds unto me that ought not to be done." +አቢሜሌክም አብርሃምን አለው። ይህን ማድረግህ ምን አይተህ ነው?,ወይቤሎ አቤሜሌክ ለአብርሃም ምንተ ርኢየከ ገበርካሁ ለዝንቱ ።,"And Abimelech said unto Abraham, What sawest thou, that thou hast done this thing?" +አብርሃምም አለ። በዚህ ስፍራ እግዚአብሔርን መፍራት በእውነት እንደሌለ፥ ለሚስቴም ሲሉ እንደሚገድሉኝ ስላሰብሁ ነው።,ወይቤሎ አብርሃም እስመ እቤ ዮጊ አልቦ ፍርሀተ እግዚአብሔር ውስተዝ መካን ወይቀትሉኒ በእንተ ብእሲትየ ።,"And Abraham said, Because I thought, Surely the fear of God is not in this place; and they will slay me for my wife's sake." +እርስዋም ደግሞ በእውነት እኅቴ ናት፤ የእናቴ ልጅ አይደለችም እንጂ የአባቴ ልጅ ናት፤ ለእኔም ሚስት ሆነች።,እስመ እኅትየ ይእቲ እመንገለ አቡየ ወአኮ እመንገለ እምየ ወኮነተኒ ብእሲትየ ።,"And yet indeed she is my sister; she is the daughter of my father, but not the daughter of my mother; and she became my wife." +እግዚአብሔርም ከአባቴ ቤት ባወጣኝ ጊዜ አልኋት። በገባንበት አገር ሁሉ ለእኔ የምታደርጊው ወሮታ ይህ ነው። ወንድሜ ነው ብለሽ ስለ እኔ ተናገሪ።,ወአመ አውፅአኒ እግዚአብሔር እምቤተ አቡየ እቤለ ዘንተ ጽድቀ ግበሪ ላዕሌየ ውስተ ኵሉ መካን ኀበ ቦእነ በሊ እኁየ ውእቱ ።,"And it came to pass, when God caused me to wander from my father's house, that I said unto her, This is thy kindness which thou shalt shew unto me; at every place whither we shall come, say of me, He is my brother." +አቢሜሌክም በጎችንና ላሞችን ወንዶችና ሴቶች ባሪያዎችን አመጣ፥ ለአብርሃምም ሰጠው፥ ሚስቱን ሣራንም መለሰለት።,ወነሥአ አቤሜሌክ ዕሠርተ ምእተ ጠፋልሐ ብሩር ወአባግዐ ወአልህምተ ወደቀ ወአዋልደ ወወሀቦ ለአብርሃም ወአግብአ ሎቱ ብእሲቶ ሳራሃ ።,"And Abimelech took sheep, and oxen, and menservants, and womenservants, and gave them unto Abraham, and restored him Sarah his wife." +አቢሜሌክም። እነሆ፥ ምድሬ በፊትህ ናት፤ በወደድኸው ተቀመጥ አለ።,ወይቤሎ አቤሜሌክ ለአብርሃም ናሁ ምድርየ ቅድሜከ ።,"And Abimelech said, Behold, my land is before thee: dwell where it pleaseth thee." +ሣራንም አላት። እነሆ፥ ለወንድምሽ ሺህ ሚዛን ብር ሰጠሁት፤ ያም እነሆ ከአንቺ ጋር ባሉት ሁሉ ፊት የዓይኖች መሸፈኛ ይሁንሽ፤ ጽድቅሽ ለሰዎች ሁሉ ተገልጦአልና።,ወይቤላ ለሳራሂ ናሁ ወሀብክዎ ለእኁኪ ዐሠርተ ምእተ ጠፋልሐ ወዝንቱ ይኩንኪ ለኪ ለክብረ ገጽኪ ወለኵሉ እለ ምስሌኪ ወበኵሉ ጽድቅ ተናገራ ።,"And unto Sarah he said, Behold, I have given thy brother a thousand pieces of silver: behold, he is to thee a covering of the eyes, unto all that are with thee, and with all other: thus she was reproved." +አብርሃምም ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም አቢሜሌክን ሚስቱንም ባሪያዎቹንም ፈወሳቸው፥ እነርሱም ወለዱ፤,ወጸለየ አብርሃም ኀበ እግዚአብሔር ወፈወሶ እግዚአብሔር ለአቤሜሌክ ወለብእሲቱ ወአዋልዲሆሙ ወወለዳ ።,"So Abraham prayed unto God: and God healed Abimelech, and his wife, and his maidservants; and they bare children." +እግዚአብሔር በአብርሃም ሚስት በሣራ ምክንያት በአቢሜሌክ ቤት ማኅፀኖችን ሁሉ በፍጹም ዘግቶ ነበርና። a,እስመ ዐጺወ ዐጸዋ እግዚአብሔር ለማኅፀን እምአፍአሃ እንተ ውስተ ቤቱ ለአቤሜሌክ በእንተ ሳራ ብእሲተ አብርሃም ።,"For the LORD had fast closed up all the wombs of the house of Abimelech, because of Sarah Abraham's wife." +እግዚአብሔርም እንደ ተናገረው ሣራን አሰበ፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረው ለሣራ አደረገላት።,ወሐወጻ እግዚአብሔር ለሳራ ወበከመ ይቤ ገብረ ላቲ እግዚአብሔር ።,"And the LORD visited Sarah as he had said, and the LORD did unto Sarah as he had spoken." +ሣራም ፀነሰች፥ እግዚአብሔርም በተናገረው ወራት ለአብርሃም በእርጅናው ወንድ ልጅን ወለደችለት።,ወፀንሰት ሳራ ወወለደት ለአብርሃም ወልደ በርሥዐቲሁ በመዋዕል ዘይቤሎ እግዚአብሔር ።,"For Sarah conceived, and bare Abraham a son in his old age, at the set time of which God had spoken to him." +አብርሃምም የተወለደለትን ሣራ የወለደችለትን የልጁን ስም ይስሐቅ ብሎ ጠራው።,ወሰመዮ አብርሃም ለውእቱ ሕፃን ዘወለደት ሎቱ ሳራ ይስሐቅ ።,"And Abraham called the name of his son that was born unto him, whom Sarah bare to him, Isaac." +አብርሃምም ልጁን ይስሐቅን እግዚአብሔር እንዳዘዘው በስምንተኛ ቀን ገረዘው።,ወገዘሮ አብርሃም ለይስሐቅ ወልዱ በሳምንት ዕለት በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ።,"And Abraham circumcised his son Isaac being eight days old, as God had commanded him." +አብርሃምም ልጁ ይስሐቅ በተወለደለት ጊዜ የመቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ።,ወአብርሃምሰ ፻ዓመቱ ሎቱ አመ ተወልደ ሎቱ ይስሐቅ ።,"And Abraham was an hundred years old, when his son Isaac was born unto him." +ሣራም። እግዚአብሔር ሳቅ አድርጎልኛል፤ ይህንንም የሚሰማ ሁሉ በእኔ ምክንያት ይስቃል አለች።,ወትቤ ሳራ ሠሐቀ ረሰየኒ እግዚአብሔር ኵሉ ዘይሰምዕ ይትፌሣሕ ሊተ ።,"And Sarah said, God hath made me to laugh, so that all that hear will laugh with me." +ደግሞም። ሣራ ልጆችን እንድታጠባ ለአብርሃም ማን በነገረው? በእርጅናው ልጅን ወልጄለታለሁና አለች።,ወትቤ መኑ እምዜነዎ ሊተ ለአብርሃም ከመ ተሐፅን ሳራ ሕፃነ ዘወለደት በርሥአቲሃ ።,"And she said, Who would have said unto Abraham, that Sarah should have given children suck? for I have born him a son in his old age." +ሕፃኑም አደገ፥ ጡትንም ከመጥባት ተቋረጠ፤ አብርሃምም ይስሐቅን ጡት ባስጣለበት ቀን ትልቅ ግብዣን አደረገ።,ወልህቀ ሕፃን ወአኅደግዎ ጥበ ወገብረ አብርሃም ማዕደ ዐቢየ በዕለተ አኅደግዎ ጥበ ለይስሐቅ ።,"And the child grew, and was weaned: and Abraham made a great feast the same day that Isaac was weaned." +ሣራም ግብፃዊቱ አጋር ለአብርሃም የወለደችለትን ልጅ ሲስቅ አየችው።,ወሶበ ርእየቶ ሳራ ለወልደ አጋር ግብጻዊት እንዘ ይትዌነይ ምስለ ይስሐቅ ወልዳ ፤,"And Sarah saw the son of Hagar the Egyptian, which she had born unto Abraham, mocking." +አብርሃምንም። ይህችን ባሪያ ከነልጅዋ አሳድድ፤ የዚህች ባሪያ ልጅ ከልጄ ከይስሐቅ ጋር አይወርስምና አለችው።,ትቤሎ ሳራ ለአብርሃም አውጽኣ ለዛቲ አመት ምስለ ወልዳ እስመ ኢይወርስ ወልዳ ለአመት ምስለ ወልድየ ይስሐቅ ።,"Wherefore she said unto Abraham, Cast out this bondwoman and her son: for the son of this bondwoman shall not be heir with my son, even with Isaac." +ይህም ነገር በአብርሃም ዘንድ ስለ ልጁ እጅግ ችግር ሆነበት።,ወዕጹበ ኮኖ ዝንቱ ነገር በቅድሜሁ ለአብርሃም ጥቀ በእንተ ወልዱ ።,And the thing was very grievous in Abraham's sight because of his son. +እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው። ስለ ባሪያህና ስለ ብላቴናው አትዘን፤ ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ፤ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃልና።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለአብርሃም ኢይኩንከ ዕጹበ ቅድሜከ በእንተ ውእቱ ሕፃን ወበእንተ ይእቲ አመት ኵሎ ዘትቤለከ ስምዓ ለሳራ እስመ እምነ ይስሐቅ ይትኌለቍ ለከ ዘርእ ።,"And God said unto Abraham, Let it not be grievous in thy sight because of the lad, and because of thy bondwoman; in all that Sarah hath said unto thee, hearken unto her voice; for in Isaac shall thy seed be called." +የባሪያይቱን ልጅ ደግሞ ሕዝብ አደርገዋለሁ፥ ዘርህ ነውና።,ወለወልዳሰ ለይእቲ አመት ዐቢየ ሕዝበ እሬስዮ እስመ ዘርአ ዚአከ ውእቱ ።,"And also of the son of the bondwoman will I make a nation, because he is thy seed." +አብርሃምም ማልዶ ተነሣ፥ እንጀራንም ወሰደ፥ የውኃ አቁማዳንም ለአጋር በትከሻዋ አሸከማት፥ ብላቴናውንም ሰጥቶ አስወጣት፤ እርስዋም ሄደች በቤርሳቤህም ምድረ በዳ ተቅበዘበዘች።,ወተንሥአ አብርሃም በጽባሕ ወነሥአ ኅብስተ ወሳእረ ማይ ወወሀባ ለአጋር ወአንበረ ዲበ መትከፍታ ወሕፃነኒ ወፈነዋ ወሶበ ሖረት ወሳኰየት ውስተ ገዳም መንገለ ዐዘቅተ መሐላ ።,"And Abraham rose up early in the morning, and took bread, and a bottle of water, and gave it unto Hagar, putting it on her shoulder, and the child, and sent her away: and she departed, and wandered in the wilderness of Beersheba." +ውኃውም ከአቁማዳው አለቀ፤ ብላቴናውንም ከአንድ ቍጥቋጦ በታች ጣለችው፤,ወሐልቀ ማያሂ ዘውስተ ሳእራ ወገደፈቶ ለሕፃና ታሕተ አሐቲ ዕፅ ።,"And the water was spent in the bottle, and she cast the child under one of the shrubs." +እርስዋም ሄደች። ብላቴናው ሲሞት አልየው ብላ ቀስት ተወርውሮ የሚደርስበትን ያህል ርቃ በአንጻሩ ተቀመጠች። ፊት ለፊትም ተቀመጠች፥ ቃልዋንም አሰምታ አለቀሰች።,ወሖረት ወነበረት ትነጽሮ እምርኁቅ ከመ ምንዳፈ ሐጽ እስመ ትቤ ኢይርአይ ሞቶ ለሕፃንየ ወበከየት ።,"And she went, and sat her down over against him a good way off, as it were a bowshot: for she said, Let me not see the death of the child. And she sat over against him, and lift up her voice, and wept." +እግዚአብሔርም የብላቴናውን ድምፅ ሰማ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ ከሰማይ አጋርን እንዲህ ሲል ጠራት። አጋር ሆይ፥ ምን ሆንሽ? እግዚአብሔር የብላቴናውን ድምፅ ባለበት ስፍራ ሰምቶአልና አትፍሪ።,ወሰምዐ እግዚአብሔር አውያቶ ለውእቱ ሕፃን እምነ ብሔር ኀበ ሀሎ ወጸውዐ መልአከ እግዚአብሔር ለአጋር እምሰማይ ወይቤላ ምንተ ኮንኪ አጋር ኢትፍርሂ እስመ ሰምዐ እግዚአብሔር ቃሎ ለሕፃንኪ እምው���ተ መካን ኀበ ሀሎ ።,"And God heard the voice of the lad; and the angel of God called to Hagar out of heaven, and said unto her, What aileth thee, Hagar? fear not; for God hath heard the voice of the lad where he is." +ተነሺ፥ ብላቴናውንም አንሺ፥ እጅሽንም በእርሱ አጽኚው፤ ትልቅ ሕዝብ አደርገዋለሁና።,ተንሥኢ ወንሥኢ ሕፃነኪ ወአጽንዕዮ በእዴኪ እስመ ሕዝበ ዐቢየ እሬስዮ ።,"Arise, lift up the lad, and hold him in thine hand; for I will make him a great nation." +እግዚአብሔርም ዓይንዋን ከፈተላት፥ የውኃ ጕድጓድንም አየች፤ ሄዳም አቁማዳውን በውኃ ሞላች፥ ብላቴናውንም አጠጣች።,ወፈትሐ እግዚአብሔር አዕይንቲሃ ለአጋር ወርእየት ዐዘቅተ ማይ ጥዑም ወሖረት ወመልአት ሳእራ ማየ ወአስተየቶ ለሕፃና ።,"And God opened her eyes, and she saw a well of water; and she went, and filled the bottle with water, and gave the lad drink." +እግዚአብሔርም ከብላቴናው ጋር ነበረ፤ አደገም፥ በምድረ በዳም ተቀመጠ፥ ቀስተኛም ሆነ።,ወሀሎ እግዚአብሔር ምስለ ውእቱ ሕፃን ወልህቀ ወኀደረ ውስተ ውእቱ ገዳም ወኮነ ነደፌ ፤,"And God was with the lad; and he grew, and dwelt in the wilderness, and became an archer." +በፋራን ምድረ በዳም ተቀመጠ፤ እናቱም ከምድረ ግብፅ ሚስት ወሰደችለት።,ወእምዝ ውስተ ሐቅለ ፋራን ወነሥአት ሎቱ ብእሲተ እሙ እምነ ምድረ ግብጽ ።,And he dwelt in the wilderness of Paran: and his mother took him a wife out of the land of Egypt. +በዚያም ዘመን አቢሜሌክ ከሙሽራው ወዳጅ ከአኮዘትና ከሠራዊቱ አለቃ ከፊኮል ጋር አብርሃምን አለው። በምታደርገው ሁሉ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነው፤,ወኮነ በእማንቱ መዋዕል ይቤ አቤሜሌክ ወአኮዘት መጋቤ መራዕይሁ ወፋኮል መልአከ ሰርዌሁ ይቤልዎ ለአብርሃም እግዚአብሔር ምስሌከ በኵሉ ዘገበርከ ።,"And it came to pass at that time, that Abimelech and Phichol the chief captain of his host spake unto Abraham, saying, God is with thee in all that thou doest:" +አሁንም በእኔም በልጄም በልጅ ልጄም ክፉ እንዳታደርግብኝ በእግዚአብሔር ማልልኝ፤ ነገር ግን ለአንተ ቸርነትን እንዳደረግሁ አንተም ለእኔ ለተቀመጥህባትም ምድር ቸርነትን ታደርጋለህ።,ወይእዜኒ መሐል ለነ በእግዚአብሔር ከመ ኢትዔምፀነ ወኢለዘርእየ ወኢለዘ ምስሌየ አላ በከመ መጻእከ አንተ ወገበርኩ ምስሌከ ትገብር ምስሌየ ወለምድርየኒ እንተ ሀለውከ ውስቴታ ።,"Now therefore swear unto me here by God that thou wilt not deal falsely with me, nor with my son, nor with my son's son: but according to the kindness that I have done unto thee, thou shalt do unto me, and to the land wherein thou hast sojourned." +አብርሃምም። እኔ እምላለሁ አለ።,ወይቤ አብርሃም ኦሆ እምሕል አነ ።,"And Abraham said, I will swear." +አቢሜሌክንም ባሪያዎቹ በነጠቁት በውኃ ጕድጓድ ምክንያት አብርሃም ወቀሰው።,ወተዛለፌ አብርሃም በእንተ ዐዘቅተ ማይ ዘሄድዎ ደቀ አቤሜሌክ ።,"And Abraham reproved Abimelech because of a well of water, which Abimelech's servants had violently taken away." +አቢሜሌክም አለ። ይህን ነገር ያደረገውን አላወቅሁም፤ አንተም ደግሞ ምንም አልነገርኸኝም፥ እኔም ከዛሬ በቀር አልሰማሁም።,ወይቤሎ አቤሜሌክ ኢያእመርኩ መኑ ገብሮ ለዝንቱ ግብር ወአንተኒ ኢያይዳዕከኒ ወአነኒ ኢሰማዕኩ እንበለ ዮም ።,"And Abimelech said, I wot not who hath done this thing: neither didst thou tell me, neither yet heard I of it, but to day." +አብርሃምም በጎችንና ላሞችን አምጥቶ ለአቢሜሌክ ሰጠው፤ ሁለቱም ቃል ኪዳን አደረጉ።,ወነሥአ አብርሃም አልህምተ ወአባግዐ ወወሀቦ ለአቤሜሌክ ወተማሐሉ በበይናቲሆሙ ።,"And Abraham took sheep and oxen, and gave them unto Abimelech; and both of them made a covenant." +አብርሃምም ሰባት ቄቦች በጎችን ለብቻቸው አቆመ።,ወአቀመ አብርሃም ሰብዑ አባግዐ እንተ ባሕቲቶን ።,And Abraham set seven ewe lambs of the flock by themselves. +አቢሜሌክም አብርሃምን። ለብቻቸው ያቆምሃቸው እነዚህ ሰባት ቄቦች በጎች ምንድር ናቸው? አለው።,ወይቤሎ አቤሜሌክ ለአብርሃም ም��ትኑ ውእቱ እላ አባግዕ ሰብዑ እለ አቀምኮን እንተ ባሕቲቶን ።,"And Abimelech said unto Abraham, What mean these seven ewe lambs which thou hast set by themselves?" +እርሱም። እኔ ይህችን የውኃ ጕድጓድ እንደቆፈርሁ ምስክር ይሆንልኝ ዘንድ እነዚህን ሰባት ቄቦች በጎች ከእጄ ትወስዳለህ አለው።,ወይቤሎ አብርሃም እላንተ ሰብዑ አባግዐ ንሣእ እምላዕሌየ ከመ ይኩናኒ ስምዐ ከመ ከረይክዋ ለዛቲ ዐዘቅት ።,"And he said, For these seven ewe lambs shalt thou take of my hand, that they may be a witness unto me, that I have digged this well." +ስለዚህ የዚያን ስፍራ ስም ቤርሳቤህ ብሎ ጠራው፤ ከዚያ ሁለቱ ተማምለዋልና።,ወበእንተዝ ሰመይዎ ስሞ ለውእቱ ዐዘቅት ዐዘቅተ መሐላ እስመ በህየ ተማሐሉ በበይናቲሆሙ ።,Wherefore he called that place Beersheba; because there they sware both of them. +በቤርሳቤህም ቃል ኪዳንን አደረጉ። አቢሜሌክና የሙሽራው ወዳጅ አኮዘት የሠራዊቱ አለቃ ፊኮልም ተነሥተው ወደ ፍልስጥኤም ምድር ተመለሱ።,ወተካየዱ ኪዳነ በኀበ ዐዘቅተ መሐላ ወተንሥአ አቤሜሌክ ወአኮዘት መጋቤ መራዕይሁ ወፋኮል መልአከ ሰርዌሁ ወተመይጡ ውስተ ምድረ ፍልስጥኤም ።,"Thus they made a covenant at Beersheba: then Abimelech rose up, and Phichol the chief captain of his host, and they returned into the land of the Philistines." +አብርሃምም በቤርሳቤህ የተምር ዛፍን ተከለ፤ በዚያም የዘላለሙን አምላክ የእግዚአብሔርን ስም ጠራ።,ወዘርአ አብርሃም ገራህተ ኀበ ዐዘቅተ መሐላ ወጸውዐ አብርሃም በህየ ስመ እግዚአብሔር ዘለዓለም ።,"And Abraham planted a grove in Beersheba, and called there on the name of the LORD, the everlasting God." +አብርሃምም በፍልስጥኤም ምድር ብዙ ቀን እንግዳ ሆኖ ተቀመጠ።,ወነበረ አብርሃም ውስተ ምድረ ፍልስጥኤም ብዙኃ መዋዕለ ።,And Abraham sojourned in the Philistines' land many days. +እግዚአብሔርም ያዕቆብን አለው። ተነሥተህ ወደ ቤቴል ውጣ፥ በዚያም ኑር፤ ከወንድምህ ከዔሳው ፊት በሸሸህ ጊዜ ለተገለጠልህ ለእግዚአብሔርም መሠውያውን አድርግ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለያዕቆብ ተንሥእ ሑር ውስተ ቤቴል ወንበር ህየ ወግበር በህየ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ዘአስተርአየከ አመ ትትኀጣእ እምነ ገጸ እኁከ ዔሳው ።,"And God said unto Jacob, Arise, go up to Bethel, and dwell there: and make there an altar unto God, that appeared unto thee when thou fleddest from the face of Esau thy brother." +ያዕቆብም ለቤተ ሰቡና ከእርሱ ጋር ላሉት ሁሉ እንዲህ አለ። እንግዶቹን አማልክት ከመካከላችሁ አስወግዱ፥ ንጹሐንም ሁኑ፥ ልብሳችሁንም ለውጡ፤,ወይቤሎሙ ያዕቆብ ለሰብአ ቤቱ ለኵሎሙ እለ ምስሌሁ አሰስሉ እምኔክሙ ዛተ አማልክተ ነኪር ወአውፅኡ አልባሲክሙ ወወልጡ አልባሲክሙ ።,"Then Jacob said unto his household, and to all that were with him, Put away the strange gods that are among you, and be clean, and change your garments:" +ተነሥተንም ወደ ቤቴል እንውጣ፤ በዚያም በመከራዬ ጊዜ ለሰማኝ፥ በሄድሁበትም መንገድ ከእኔ ጋር ለነበረው ለእግዚአብሔር መሠውያን አደርጋለሁ።,ወተንሥኡ ንዕረግ ውስተ ቤቴል ወንግበር በህየ ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር ዘሰምዐኒ በዕለተ ምንዳቤየ ዘሀሎ ምስሌየ ወአድኀነኒ በፍኖትየ ወአዕደወኒ ።,"And let us arise, and go up to Bethel; and I will make there an altar unto God, who answered me in the day of my distress, and was with me in the way which I went." +በእጃቸው ያሉትንም እንግዶችን አማልክት ሁሉ በጆሮአቸውም ያሉትን ጕትቾች ለያዕቆብ ሰጡት፤ ያዕቆብም በሴኬም አጠገብ ካለችው የአድባር ዛፍ በታች ቀበራቸው።,ወወሀብዎ ለያዕቆብ ኵሎ አማልክተ ነኪር ወኵሎ ዘሀሎ ኀቤሆሙ ወአዕኑገኒ ዘውስተ እዘኒሆሙ ወኀብአ ያዕቆብ ውስተ ዕፅ ዘሴቄሞን ወአሕጐሎሙ እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ።,"And they gave unto Jacob all the strange gods which were in their hand, and all their earrings which were in their ears; and Jacob hid them under the oak which was by Shechem." +ተነሥተውም ሄዱ፤ የእግዚአብሔርም ፍርሃት በዙሪያቸው ባሉት ከተሞች ሁሉ ወደቀ፥ የያዕቆብንም ልጆች ለማሳደድ አልተከተሉአቸውም።,ወግዕዘ እስራኤል እምነ ሴቄም ወኮነ ፍርሀተ እግዚአብሔር ላዕለ እማንቱ አህጉር እለ ዐውዶሙ ወኢተለውዎሙ ድኅሬሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And they journeyed: and the terror of God was upon the cities that were round about them, and they did not pursue after the sons of Jacob." +ያዕቆብም፥ እርሱ ከእርሱ ጋርም የነበሩት ሰዎች ሁሉ፥ በከነዓን ምድር ወዳለችው ወደ ሎዛ መጡ፤ እርስዋም ቤቴል ናት።,ወበጽሐ ያዕቆብ ውስተ ሉዛ እንተ ውስተ ምድረ ከናአን ።,"So Jacob came to Luz, which is in the land of Canaan, that is, Bethel, he and all the people that were with him." +በዚያም መሰውያውን ሠራ፥ የዚያንም ቦታ ስም ኤልቤቴል ብሎ ጠራው፤ እርሱ ከወንድሙ ፊት በሸሸበት ጊዜ እግዚአብሔር በዚያ ተገልጦለት ነበርና።,ወነደቀ በህየ ምሥዋዐ ወሰመዮ ስሞ ለውእቱ መካን ቤቴል ወእስመ በህየ አስተርአዮ እግዚአብሔር አመ ተኀጥአ እምገጸ ዔሳው እኁሁ ።,"And he built there an altar, and called the place Elbethel: because there God appeared unto him, when he fled from the face of his brother." +የርብቃ ሞግዚት ዲቦራም ሞተች፥ በቤቴልም ከአድባር ዛፍ በታች ተቀበረች፤ ስሙም አሎንባኩት ተብሎ ተጠራ።,ወሞተት ዲቦራ ሐፃኒታ ለርብቃ ወተቀብረት በታሕቱ እምነ ቤቴል ኀበ ዕፀ በለን እንተ ላሕ ።,"But Deborah Rebekah's nurse died, and she was buried beneath Bethel under an oak: and the name of it was called Allonbachuth." +እግዚአብሔርም ለያዕቆብ ከሁለት ወንዞች መካከል ከሶርያ ከተመለሰ በኋላ እንደ ገና ተገለጠለት፥ ባረከውም።,ወአስተርአዮ ለያዕቆብ እግዚአብሔር አመ ወፅአ እማእከለ አፍላግ ዘሶርያ ወባረኮ እግዚአብሔር ።,"And God appeared unto Jacob again, when he came out of Padanaram, and blessed him." +እግዚአብሔርም። ስምህ ያዕቆብ ነው፤ ከእንግዲህም ወዲህ ስምህ ያዕቆብ ተብሎ አይጠራ፥ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ አለ፤ ስሙንም እስራኤል ብሎ ጠራው።,ወይቤሎ ኢይሰመይ ስምከ ያዕቆብ ዳእሙ እስራኤል ።,"And God said unto him, Thy name is Jacob: thy name shall not be called any more Jacob, but Israel shall be thy name: and he called his name Israel." +እግዚአብሔርም አለው። ሁሉን ቻይ አምላክ እኔ ነኝ፤ ብዛ፥ ተባዛም፤ ሕዝብና የአሕዛብ ማኅበር ከአንተ ይሆናል፥ ነገሥታትም ከጕልበትህ ይወጣሉ።,ወይቤሎ አነ ውእቱ አምላክከ ብዛኅ ወተባዛኅ ወይኩን እምኔከ አሕዛብ ወበሓውርተ አሕዛብ ወነገሥት ይፃኡ እምኔከ ።,"And God said unto him, I am God Almighty: be fruitful and multiply; a nation and a company of nations shall be of thee, and kings shall come out of thy loins;" +ለአብርሃምና ለይስሐቅም የሰጠኋትን ምድር ለአንተ እሰጣለሁ፥ ከአንተም በኋላ ለዘርህ ምድሪቱን እሰጣለሁ።,ወምድር እንተ ወሀብኩ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ለከ እሁባ ወለዘርእከ እምድኅሬከ እሁባ ለዛቲ ምድር ።,"And the land which I gave Abraham and Isaac, to thee I will give it, and to thy seed after thee will I give the land." +እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ከተነጋገረበት ስፍራ ወደ ላይ ወጣ።,ወዐርገ እግዚአብሔር እምኀቤሁ እምውእቱ ብሔር ኀበ ተናገሮ እግዚአብሔር ።,And God went up from him in the place where he talked with him. +ያዕቆብም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር በተነጋገረበት ቦታ የድንጋይ ሐውልት ተከለ፤ የመጠጥ መሥዋዕትንም በእርሱ ላይ አፈሰሰ፥ ዘይትንም አፈሰሰበት።,ወአቀመ ያዕቆብ ሐውልተ ውስተ ውእቱ ብሔር ኀበ ተናገሮ ወአውጽሐ ሞጻሕተ ላዕሌሃ ወከዐወ ላዕሌሃ ቅብአ ።,"And Jacob set up a pillar in the place where he talked with him, even a pillar of stone: and he poured a drink offering thereon, and he poured oil thereon." +ያዕቆብም እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር የተነጋገረበትን ያን ቦታ ቤቴል ብሎ ጠራው።,ወሰመዮ ስሞ ያዕቆብ ለውእቱ መካን ቤቴል ።,"And Jacob called the name of the place where God spake with him, Bethel." +ከቤቴልም ተነሡ፤ ወደ ኤፍራታም ሊደርሱ ጥቂት ሲቀራቸው ራሔልን ምጥ ያዛት፥ በምጡም ተጨነቀች።,ወግዕዘ እምነ ቤቴል ወተከለ ማኅደረ ኀበ ማኅፈድ ዘጋዴር ወእምዝ ሶበ ቀርበ ለምድረ እፍራታ ለበጺሐ እፍራታ ወለደት ራሔል ወዐፅበት ውስተ ወሊድ ።,"And they journeyed from Bethel; and there was but a little way to come to Ephrath: and Rachel travailed, and she had hard labour." +ምጡም ባስጨነቃት ጊዜ አዋላጂቱ። አትፍሪ፥ ይኸኛው ደግሞ ወንድ ልጅ ይሆንሻልና አለቻት።,ወእምዝ እንዘ ሀለወት ውስተ ማሕመመ ወሊድ ትቤላ እንተ ታሐርሳ እመንኒ ከመዝኒ ይከውነኪ ወልደ ።,"And it came to pass, when she was in hard labour, that the midwife said unto her, Fear not; thou shalt have this son also." +እርስዋም ስትሞት ነፍስዋ በምትወጣበት ጊዜ ስሙን ቤንኦኒ ብላ ጠራችው፤ አባቱ ግን ብንያም አለው።,ወእምዝ እንዘ አልጸቀት ትፃእ ነፍሳ እሰመ ቦቱ ሙተታ ሰመየቶ ስሞ ወልደ ጻዕርየ ወአቡሁሰ ሰመዮ ብንያም ።,"And it came to pass, as her soul was in departing, (for she died) that she called his name Benoni: but his father called him Benjamin." +ራሔልም ሞተች፥ ወደ ኤፍራታ በምትወስድም መንገድ ተቀበረች፤ እርስዋም ቤተልሔም ናት።,ወሞተት ራሔል ወተቀብረት ውስተ ፍኖት ዘእፍራታ እንተ ይእቲ ቤተ ሌሔም ።,"And Rachel died, and was buried in the way to Ephrath, which is Bethlehem." +ያዕቆብም በመቃብርዋ ላይ ሐውልት አቆመ፤ እርሱም እስከ ዛሬ የራሔል የመቃብርዋ ሐውልት ነው።,ወአቀመ ያዕቆብ ሐውልተ ላዕለ መቃብራ ወይእቲ ተሰምየት ሐውልተ መቃብረ ራሔል እስከ ዮም ።,And Jacob set a pillar upon her grave: that is the pillar of Rachel's grave unto this day. +እስራኤልም ከዚያ ተነሣ፥ ድንኳኑንም ከጋዴር ግንብ በስተ ወዲያ ተከለ።,ወእምዝ እንዘ ሀሎ እስራኤል ውስተ ምድር ሖረ ሩቤል ወሰክበ ምስለ ዕቅብተ አቡሁ ያዕቆብ ምስለ በላ ወሰምዐ እስራኤል ወኮነ እኩየ በቅድሜሁ ፤ ወዐሠርቱ ወክልኤቱ እሙንቱ ደቂቀ ያዕቆብ ።,"And Israel journeyed, and spread his tent beyond the tower of Edar." +እስራኤልም በዚያች አገር በተቀመጠ ጊዜ ሮቤል ሄደ የአባቱንም ቁባት ባላን ተገናኛት፤ እስራኤልም ሰማ። የያዕቆብም ልጆች አሥራ ሁለት ናቸው፤,ደቂቀ ልያ ሩቤል በኵሩ ወስምዖን ወሌዊ ወይሁዳ ወይሳኮር ወዛቡሎን ።,"And it came to pass, when Israel dwelt in that land, that Reuben went and lay with Bilhah his father's concubine: and Israel heard it. Now the sons of Jacob were twelve:" +የልያ ልጆች፤ የያዕቆብ በኵር ልጅ ሮቤል፥ ስምዖን፥ ሌዊ፥ ይሁዳ፥ ይሳኮር፥ ዛብሎን፤,ወደቂቀ ባላ አመተ ራሔል ዳን ወንፍታሌም ።,"The sons of Leah; Reuben, Jacob's firstborn, and Simeon, and Levi, and Judah, and Issachar, and Zebulun:" +የራሔል ልጆች፤ ዮሴፍ፥ ብንያም፤ የራሔል ባርያ የባላ ልጆችም፤ ዳን፥ ንፍታሌም፤,ወደቂቀ ዘለፋ አመተ ልያ ጋድ ወአሴር ።,"The sons of Rachel; Joseph, and Benjamin:" +የልያ ባሪያ የዘለፋ ልጆችም፤ ጋድ፥ አሴር፤ እነዚህ በሁለቱ ወንዞች መካከል በሶርያ የተወለዱለት የያዕቆብ ልጆች ናቸው።,ወደቂቀ ራሔል ዮሲፍ ወብንያም ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ያዕቆብ እለ ተወልዱ ሎቱ በማእከለ አፍላግ ዘሶርያ ።,"And the sons of Bilhah, Rachel's handmaid; Dan, and Naphtali:" +ያዕቆብም ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ አብርሃምና ይስሐቅ እንግዶች ሆነው ወደ ተቀመጡባት ወደ መምሬ ወደ ቂርያትአርባቅ እርስዋም ኬብሮን ወደምትባለው መጣ።,ወበጽሐ ያዕቆብ ኀበ ይስሐቅ አቡሁ ውስተ ሀገረ ምንባሬ እንተ ውስተ ሐቅል እንተ ይእቲ ኬብሮን በምዱረ ከናአን ኀበ ነበሩ አብርሃም ወይስሐቅ ።,"And the sons of Zilpah, Leah's handmaid; Gad, and Asher: these are the sons of Jacob, which were born to him in Padanaram." +የይስሐቅም ዕድሜ መቶ ሰማንያ ዓመት ሆነ።,ወኮነ መዋዕሊሁ ለይስሐቅ ምእተ ወሰማንያ ዓመተ ።,"And Jacob came unto Isaac his father unto Mamre, unto the city of Arbah, which is Hebron, where Abraham and Isaac sojourned." +ይስሐቅም ነፍሱን ሰጠ፥ ሞተም፤ ሸምግሎ ዕድሜንም ጠግቦ ወደ ወገኖቹ ተከማቸ፤ ልጆቹም ዔሳውና ያዕቆብ ቀበሩት።,ወረሢኦ ሞተ ወወደይዎ ኀበ አዝማዲሁ ረሢኦ ወፈጺሞ መዋዕሊሁ ቀበርዎ ዔሳው ወያዕቆብ ደቂቁ ።,And the days of Isaac were an hundred and fourscore years. +የአዳም የትውልዱ መጽሐፍ ይህ ነው። እግዚአብሔር አዳምን በፈጠረ ቀን በእግዚአብሔር ምሳሌ አደረገው፤,ወዛቲ ይእቲ መጽሐፈ ዝክረ ሙላዱ ለአዳም በዕለት እንተ ባቲ ፈጠሮ እግዚአብሔር ወገብሮ ለአዳም በአርአያሁ ወበአምሳሊሁ ለእግዚአብሔር ።,"This is the book of the generations of Adam. In the day that God created man, in the likeness of God made he him;" +ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው፥ ባረካቸውም። ስማቸውንም በፈጠረበት ቀን አዳም ብሎ ጠራቸው።,ወፈጠሮሙ ተባዕተ ወአንስተ ወእምዝ ባረከ እግዚአብሔር ላዕሌሆሙ ወሰመዮሙ አዳም ወሔዋን በዕለት እንተ ባቲ ፈጠሮሙ ።,"Male and female created he them; and blessed them, and called their name Adam, in the day when they were created." +አዳምም ሁለት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ፥ ልጅንም በምሳሌው እንደ መልኩ ወለደ፤ ስሙንም ሴት ብሎ ጠራው።,ወሐይወ አዳም ፪፻ወ፴ዓመተ ወወለደ ሎቱ ዘከመ ራእዩ ወአምሳሉ ወልደ ወሰመዮ ስሞ ሴት ።,"And Adam lived an hundred and thirty years, and begat a son in his own likeness, after his image; and called his name Seth:" +አዳምም ሴትን ከወለደ በኋላ የኖረው ሰባት መቶ ዓመት ሆነ፤ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ።,ወሐይወ አዳም እምድኅረ ወለዶ ለሴት ፯፻ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ።,And the days of Adam after he had begotten Seth were eight hundred years: and he begat sons and daughters: +አዳምም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ሠላሳ ዓመት ሆነ፤ ሞተም።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለአዳም ፱፻ወ፴ዓመተ ወሞተ ።,And all the days that Adam lived were nine hundred and thirty years: and he died. +ሴትም ሁለት መቶ አምስት ዓመት ኖረ፥ ሄኖስንም ወለደ፤,ወሐይወ ሴት ፪፻ወ፭ዓመተ ወወለዶ ለሄኖስ ።,"And Seth lived an hundred and five years, and begat Enos:" +ሴትም ሄኖስን ከወለደ በኋላ የኖረው ሰባት መቶ ሰባት ዓመት ሆነ፤ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ።,ወሐይወ ሴት እምድኅረ ወለዶ ለሄኖስ ፯፻ወ፯ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ።,"And Seth lived after he begat Enos eight hundred and seven years, and begat sons and daughters:" +ሴትም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አሥራ ሁለት ዓመት ሆነ፤ ሞተም።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለሴት ፱፻፲ወ፪ዓመተ ወሞተ ።,And all the days of Seth were nine hundred and twelve years: and he died. +ሄኖስም መቶ ዘጠና ዓመት ኖረ፥ ቃይናንንም ወለደ፤,ወሐይወ ሄኖስ ፻ወ፺ዓመተ ወወለዶ ለቃይናን ።,"And Enos lived ninety years, and begat Cainan:" +ሄኖስም ቃይናንን ከወለደ በኋላ የኖረው ሰባት መቶ አሥራ አምስት ዓመት ሆነ፤ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ።,ወሐይወ ሄኖስ እምድኅረ ወለዶ ለቃይናን ፯፻፲ወ፭ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ።,"And Enos lived after he begat Cainan eight hundred and fifteen years, and begat sons and daughters:" +ሄኖስም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አምስት ዓመት ሆነ ሞተም።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለሄኖስ ፱፻ወ፭ዓመተ ወሞተ ።,And all the days of Enos were nine hundred and five years: and he died. +ቃይናንም መቶ ሰባ ዓመት ኖረ፥ መላልኤልንም ወለደ፤,ወሐይወ ቃይናን ፻ወ፸ዓመተ ወወለዶ ለመላልኤል ።,"And Cainan lived seventy years, and begat Mahalaleel:" +ቃይናንም መላልኤልን ከወለደ በኋላ የኖረው ሰባት መቶ አርባ ዓመት ሆነ፤ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ።,ወሐይወ ቃይናን እምድኅረ ወለዶ ለመላልኤል ፯፻ወ፵ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ።,"And Cainan lived after he begat Mahalaleel eight hundred and forty years, and begat sons and daughters:" +ቃይናንም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ አሥር ዓመት ሆነ፤ ሞተም።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለቃይናን ፱፻ወ፲ዓመተ ወሞተ ።,And all the days of Cainan were nine hundred and ten years: and he died. +መላልኤልም መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ ያሬድንም ወለደ፤,ወሐይወ መላልኤል ፻፷ወ፭ዓመተ ወወለዶ ለያሬድ ።,"And Mahalaleel lived sixty and five years, and begat Jared:" +መላልኤልም ያሬድን ከወለደ በኋላ የኖረው ሰባት መቶ ሠላሳ ዓመት ሆነ፤ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ።,ወሐይወ መላልኤል እምድኅረ ወለዶ ለያሬድ ፯፻ወ፴ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ።,"And Mahalaleel lived after he begat Jared eight hundred and thirty years, and begat sons and daughters:" +መላልኤልም የኖረበት ዘመን ሁሉ ስምንት መቶ ዘጠና አምስት ዓመት ሆነ፤ ሞተም።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለመላልኤል ፷፻፺ወ፭ዓመተ ወሞተ ።,And all the days of Mahalaleel were eight hundred ninety and five years: and he died. +ያሬድም መቶ ስድሳ ሁለት ዓመት ኖረ፥ ሄኖክንም ወለደ,ወሐይወ ያሬድ ፻፷ወ፪ዓመተ ወወለዶ ለሄኖክ ።,"And Jared lived an hundred sixty and two years, and he begat Enoch:" +ያሬድም ሄኖክን ከወለደ በኋላ የኖረው ስምንት መቶ ዓመት ሆነ፤ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ።,ወሐይወ ያሬድ እምድኅረ ወለዶ ለሄኖክ ፰፻ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ።,"And Jared lived after he begat Enoch eight hundred years, and begat sons and daughters:" +ያሬድም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ስድሳ ሁለት ዓመት ሆነ፤ ሞተም።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለያሬድ ፱፻፷ወ፪ዓመተ ወሞተ ።,And all the days of Jared were nine hundred sixty and two years: and he died. +ሄኖክም መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ፥ ማቱሳላንም ወለደ፤,ወሐይወ ሄኖክ ፻፷ወ፭ዓመተ ወወለዶ ለማቱሰላ ።,"And Enoch lived sixty and five years, and begat Methuselah:" +ሄኖክም አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር አደረገ፤ ማቱሳላንም ከወለደ በኋላ የኖረው ሁለት መቶ ዓመት ሆነ፤ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ።,ወአሥመሮ ሄኖክ ለእግዚአብሔር ወሐይወ ኄኖክ እምድኅረ ወለዶ ለማቱሰላ ፪፻ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ።,"And Enoch walked with God after he begat Methuselah three hundred years, and begat sons and daughters:" +ሄኖክም የኖረበት ዘመን ሁሉ ሦስት መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ሆነ።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለሄኖክ ፫፻፷ወ፭ዓመተ ።,And all the days of Enoch were three hundred sixty and five years: +ሄኖክም አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር ስላደረገ አልተገኘም፤ እግዚአብሔር ወስዶታልና።,ወአሥመሮ ሄኖክ ለእግዚአብሔር ወፈለሰ እስመ እግዚአብሔር ከበቶ ውስተ ገነት ።,And Enoch walked with God: and he was not; for God took him. +ማቱሳላም መቶ ሰማኒያ ሰባት ዓመት ኖረ፥ ላሜሕንም ወለደ፤,ወሐይወ ማቱሰላ ፻፹ወ፯ዓመተ ወወለዶ ለለሜክ ።,"And Methuselah lived an hundred eighty and seven years, and begat Lamech:" +ማቱሳላም ላሜሕን ከወለደ በኋላ የኖረው ሰባት መቶ ሰማንያ ሁለት ዓመት ሆነ፤ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ።,ወሐይወ ማቱሰላ እምድኅረ ወለዶ ለለሜክ ፯፻፹ወ፪ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ።,"And Methuselah lived after he begat Lamech seven hundred eighty and two years, and begat sons and daughters:" +ማቱሳላም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ስድሳ ዘጠኝ ዓመት ሆነ፤ ሞተም።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለማቱሰላ ፱፻፷ወ፱ዓመተ ወሞተ ።,And all the days of Methuselah were nine hundred sixty and nine years: and he died. +ላሜሕም መቶ ሰማንያ ሁለት ዓመት ኖረ፥ ልጅንም ወለደ።,ወሐይወ ለሜክ ፻፹ወ፪ዓመተ ወተወልደ ሎቱ ወልድ ።,"And Lamech lived an hundred eighty and two years, and begat a son:" +ስሙንም። እግዚአብሔር በረገማት ምድር ከተግባራችንና ከእጅ ሥራችን ይህ ያሳርፈናል ሲል ኖኅ ብሎ ጠራው።,ወሰመዮ ስሞ ኖኅ እስመ ይቤ ዝንቱ ይናዝዘኒ እምነ ምግባርየ ወእምጻማ እደውየ ወእምድር እንተ ረገማ እግዚአብሔር ።,"And he called his name Noah, saying, This same shall comfort us concerning our work and toil of our hands, because of the ground which the LORD hath cursed." +ላሜሕም ኖኅን ከወለደ በኋላ የኖረው አምስት መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ሆነ፤ ወንዶችንም ሴቶችንም ወለደ።,ወሐይወ ለሜክ እምድኅረ ወለዶ ለኖኅ ፭፻፺ወ፭ዓመተ ወወለደ ደቀ ወአዋልደ ።,"And Lamech lived after he begat Noah five hundred ninety and five years, and begat sons and daughters:" +ላሜሕ የኖረበት ዘመን ሁሉ ሰ��ት መቶ አርባ ሰባት ዓመት ሆነ፤ ሞተም።,ወኮነ ኵሉ መዋዕሊሁ ለለሜክ ፯፻ወ፯ዓመተ ወሞተ ።,And all the days of Lamech were seven hundred seventy and seven years: and he died. +ኖኅም የአምስት መቶ ዓመት ሰው ነበረ፤ ኖኅም ሴምን ካምን ያፌትንም ወለደ።,ወኮኖ ለኖኅ ፭፻ዓመተ ወወለደ ፫ደቂቀ ዘውእቶሙ ሴም ወካም ወያፌት ።,"And Noah was five hundred years old: and Noah begat Shem, Ham, and Japheth." +እንዲህም ሆነ፤ መሳፍንት ይፈርዱ በነበረ ጊዜ በአገሩ ላይ ራብ ሆነ። አንድ ሰውም ከሚስቱና ከሁለቱ ልጆቹ ጋር በሞዓብ ምድር ሊቀመጥ ከቤተ ልሔም ይሁዳ ተነሥቶ ሄደ።,ወኮነ በመዋዕለ ይኴንኑ መሳፍንት መጽአ ረኃብ ውስተ ብሔር ወሖረ አሐዱ ብእሲ እምነ ቤተ ልሔም ዘይሁዳ ከመ ይንበር ውስተ ሐቅለ ሞአብ ውእቱ ወብእሲቱ ወደቂቁ ።,"Now it came to pass in the days when the judges ruled, that there was a famine in the land. And a certain man of Bethlehemjudah went to sojourn in the country of Moab, he, and his wife, and his two sons." +የሰውዮውም ስም አቤሜሌክ፥ የሚስቱም ስም ኑኃሚን፥ የሁለቱም ልጆች ስም መሐሎንና ኬሌዎን ነበረ፤ የቤተ ልሔም ይሁዳም የኤፍራታ ሰዎች ነበሩ። ወደ ሞዓብም ምድር መጡ በዚያም ተቀመጡ።,ወስሙ ለውእቱ ብእሲ አሊሜሌክ ወስመ ብእሲቱ ኖሔሚን ወአስማተ ደቂቁ ክልኤቱ መሐሎን ወኬሌዎን ኤፍራታዊያን እምነ ቤተ ልሔም ዘይሁዳ ወመጽኡ ውስተ ሐቅለ ሞአብ ወነበሩ ህየ ።,"And the name of the man was Elimelech, and the name of his wife Naomi, and the name of his two sons Mahlon and Chilion, Ephrathites of Bethlehemjudah. And they came into the country of Moab, and continued there." +የኑኃሚንም ባል አቤሜሌክ ሞተ፤ እርስዋና ሁለቱ ልጆችዋ ቀሩ።,ወሞተ አሊሜሌክ ምታ ለኖሔሚን ወተርፈት ይእቲ ወደቂቃ ክልኤሆሙ ።,"And Elimelech Naomi's husband died; and she was left, and her two sons." +እነርሱም ከሞዓባውያን ሴቶች ሚስት አገቡ፤ የአንዲቱ ስም ዖርፋ የሁለተኛይቱም ስም ሩት ነበረ። በዚያም አሥር ዓመት ያህል ተቀመጡ።,ወነሥኡ ሎሙ አንስተ ሞአባውያተ ስማ ለአሐቲ ዖርፋ ወስመ ካልእታ ሩት ወነበሩ ህየ የአክል ዐሠርተ ዓመተ ።,"And they took them wives of the women of Moab; the name of the one was Orpah, and the name of the other Ruth: and they dwelled there about ten years." +መሐሎንና ኬሌዎንም ሁለቱ ሞቱ፤ ሴቲቱም ከሁለቱ ልጆችዋና ከባልዋ ተለይታ ቀረች።,ወሞቱ ክልኤሆሙ መሐሎን ወኬሌዎን ወተርፈት ይእቲ ብእሲት እምነ ምታ ወእምነ ክልኤሆሙ ደቂቃ ።,And Mahlon and Chilion died also both of them; and the woman was left of her two sons and her husband. +እርስዋም በሞዓብ ምድር ሳለች እግዚአብሔር ሕዝቡን እንደ ጐበኘ እንጀራም እንደ ሰጣቸው ስለ ሰማች፥ ከሞዓብ ምድር ልትመለስ ከሁለቱ ምራቶችዋ ጋር ተነሣች።,ወተንሥአት ይእቲ ወክልኤሆን መራዕዊሃ ወተመይጣ እምነ ሐቅለ ሞአብ እስመ ሰምዐት ከመ ተሣሀሎሙ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ከመ የሀቦሙ እክለ ።,"Then she arose with her daughters in law, that she might return from the country of Moab: for she had heard in the country of Moab how that the LORD had visited his people in giving them bread." +እርስዋም ከሁለቱ ምራቶችዋ ጋር ከተቀመጠችበት ስፍራ ወጣች፤ ወደ ይሁዳም ምድር ሊመለሱ በመንገድ ሄዱ።,ወወፅኣ እምነ ውእቱ መካን ኀበ ይነብራ ወክልኤሆን መራዕዊሃ ምስሌሃ ወሖራ ውስተ ፍኖት ከመ ይእትዋ ውስተ ምድረ ይሁዳ ።,"Wherefore she went forth out of the place where she was, and her two daughters in law with her; and they went on the way to return unto the land of Judah." +ኑኃሚንም ምራቶችዋን። ሂዱ፥ ወደ እናቶቻችሁም ቤት ተመለሱ፤ በእኔና በሞቱት እንዳደረጋችሁ፥ እግዚአብሔር ቸርነት ያድርግላችሁ።,ወትቤሎን ኖሔሚን ለመራዕዊሃ ሑራ እትዋ አብያተ እማቲክን ወይግበር እግዚአብሔር ምስሌክን ምሕረቶ ከመ ገበርክን ምስለ እለ ሞቱ ወምስሌየ ።,"And Naomi said unto her two daughters in law, Go, return each to her mother's house: the LORD deal kindly with you, as ye have dealt with the dead, and with me." +እግዚአብሔ�� በየባላችሁ ቤት ዕረፍት ይስጣችሁ አለቻቸው። ሳመቻቸውም፤ ድምፃቸውንም ከፍ አድርገው አለቀሱ።,ወየሀብክን እግዚአብሔር ትርከባ ዕረፍተ ውስተ አብያተ አምታቲክን ወሰዐመቶን ወጸርኃ ወበከያ ።,"The LORD grant you that ye may find rest, each of you in the house of her husband. Then she kissed them; and they lifted up their voice, and wept." +እነርሱም። ከአንቺ ጋር ወደ ሕዝብሽ እንመለሳለን አሉአት።,ወይቤላሃ ምስሌኪ ንገብእ ውስተ ሕዝብኪ ።,"And they said unto her, Surely we will return with thee unto thy people." +ኑኃሚንም አለች። ልጆቼ ሆይ፥ ተመለሱ፤ ለምን ከእኔ ጋር ትሄዳላችሁ? ባሎቻችሁ የሚሆኑ ልጆች በሆዴ አሉኝን?,ወትቤሎን ኖሔሚን እትዋ አዋልድየ ለምንት ትመጽኣ ምስሌየ ቦኑ ዘብየ ዓዲ ውሉደ ውስተ ከርሥየ እለ ያወስቡክን ።,"And Naomi said, Turn again, my daughters: why will ye go with me? are there yet any more sons in my womb, that they may be your husbands?" +ልጆቼ ሆይ፥ ተመለሱ፤ ባል ለማግባት አርጅቻለሁና ሂዱ፤ ተስፋ አለኝ ብል፥ ዛሬ ሌሊትስ እንኳ ባል ባገባ፥ ወንዶች ልጆችም ብወልድ፥,እትዋ እንከሰ አዋልድየ እስመ ረሣእኩ እምነ አውስቦ ዘእምወለድኩ ውሉደ ።,"Turn again, my daughters, go your way; for I am too old to have an husband. If I should say, I have hope, if I should have an husband also to night, and should also bear sons;" +እነርሱ እስኪያድጉ ድረስ ትቆያላችሁን? ስለ እነርሱስ ባል ማግባት ትተዋላችሁን? ልጆቼ ሆይ፥ እንዲህ አይደለም፤ የእግዚአብሔር እጅ በእኔ ወጥቶአልና ከእናንተ የተነሣ እጅግ ተመርሬአለሁ።,ወትፀንሓሆሙ እስከ አመ ይልህቁ ወታጽንዓ ርእሰክን ወኢታውስባ፤አልቦ አዋልድየ እስመ መረረተኒ ነፍስየ ጥቀ ፈድፋደ እምኔክን እስመ ወፅአት እምኔየ እደ እግዚአብሔር ።,"Would ye tarry for them till they were grown? would ye stay for them from having husbands? nay, my daughters; for it grieveth me much for your sakes that the hand of the LORD is gone out against me." +ድምፃቸውንም ከፍ አድርገው እንደ ገና አለቀሱ፤ ዖርፋም አማትዋን ሳመች፤ ሩት ግን ተጠጋቻት።,ወጸርኃ ካዕበ ወበከያ ወሰዐመታ ዖርፋ ለሐማታ ወተመይጠት ኀበ ሕዝባ ወሩትሰ ተለወታ ።,"And they lifted up their voice, and wept again: and Orpah kissed her mother in law; but Ruth clave unto her." +ኑኃሚንም። እነሆ፥ ባልንጀራሽ ወደ ሕዝብዋና ወደ አማልክትዋ ተመልሳለች፤ አንቺም ደግሞ ከባልንጀራሽ ጋር ተመለሽ አለቻት።,ወትቤላ ኖሔሚን ለሩት ናሁ አተወት ካልእትኪ ኀበ ሕዝባ ወኀበ አማልክቲሃ እትዊ አንቲኒ ምስለ ካልእትኪ ።,"And she said, Behold, thy sister in law is gone back unto her people, and unto her gods: return thou after thy sister in law." +ሩትም። ወደምትሄጅበት እሄዳለሁና፥ በምታድሪበትም አድራለሁና እንድተውሽ ከአንቺም ዘንድ እንድመለስ አታስቸግሪኝ፤ ሕዝብሽ ሕዝቤ፥ አምላክሽም አምላኬ ይሆናል፤,ወትቤላ ሩት ኢያብሐኒ ከመ እኅድጊ ወከመ እትመየጥ እምድኅሬኪ ኀበ ሖርኪ አንቲ አሐውር ወኀበ ኀደርኪ አኀድር ሕዝብኪ ሕዝብየ ወአምላክኪ አምላክየ ።,"And Ruth said, Intreat me not to leave thee, or to return from following after thee: for whither thou goest, I will go; and where thou lodgest, I will lodge: thy people shall be my people, and thy God my God:" +በምትሞችበትም ስፍራ እሞታለሁ፥ በዚያም እቀበራለሁ፤ ከሞት በቀር አንቺንና እኔን አንዳች ቢለየን እግዚአብሔር ይህን ያድርግብኝ እንዲሁም ይጨምርብኝ አለች።,ወበኀበ ሞትኪ እመውት ወህየ እትቀበር ከመዝ ለይረስየኒ እግዚአብሔር ወከመዝ ለይኩን ከመ አልቦ ዘይፈልጠኒ እምኔኪ እንበለ ሞት ።,"Where thou diest, will I die, and there will I be buried: the LORD do so to me, and more also, if ought but death part thee and me." +ኑኃሚንም ከእርስዋ ጋር ለመሄድ እንደ ቈረጠች ባየች ጊዜ እርስዋን ከመናገር ዝም አለች።,ወሶበ ርእየት ኖሔሚን ከመ አጽንዐት ለሐዊር ምስሌሃ ኀደገት እንከ ብሂሎታ ።,"When she saw that she was stedfastly minded to go with her, then she left speaking unto her." +ሁ���ቱም እስከ ቤተ ልሔም ድረስ ሄዱ። ወደ ቤተ ልሔምም በደረሱ ጊዜ የከተማይቱ ሰዎች ሁሉ ስለ እነርሱ። ይህች ኑኃሚን ናትን? እያሉ ተንጫጩ።,ወሖራ ክልኤሆን እስከ በጽሓ ቤተ ልሔም ወደምፀት ኵሉ ሀገር በእንቲአሃ ወይቤልዋ ሕያውትኑ አንቲ ኖሔሚን ።,"So they two went until they came to Bethlehem. And it came to pass, when they were come to Bethlehem, that all the city was moved about them, and they said, Is this Naomi?" +እርስዋም። ሁሉን የሚችል አምላክ አስመርሮኛልና ማራ በሉኝ እንጂ ኑኃሚን አትበሉኝ።,ወትቤሎን ኢትስምያኒ ኖሔሚን ስምያኒ መራር እስመ መረርኩ ፈድፋደ ወብዙኀ ።,"And she said unto them, Call me not Naomi, call me Mara: for the Almighty hath dealt very bitterly with me." +በሙላት ወጣሁ፥ እግዚአብሔርም ወደ ቤቴ ባዶዬን መለሰኝ፤ እግዚአብሔር አዋርዶኛልና፥ ሁሉንም የሚችል አምላክ አስጨንቆኛልና ኑኃሚን ለምን ትሉኛላችሁ? አለቻቸው።,አንሰ ምልእትየ ሖርኩ ወዕራቅየ አግብአኒ እግዚአብሔር ለምንት ትብላኒ ኖሔሚን እንዘ እግዚአብሔር አኅሰረኒ ወፈድፋደ አሕመመኒ ።,"I went out full, and the LORD hath brought me home again empty: why then call ye me Naomi, seeing the LORD hath testified against me, and the Almighty hath afflicted me?" +ኑኃሚንም ከእርስዋም ጋር ከሞዓብ ምድር የተመለሰችው ሞዓባዊቱ ምራትዋ ሩት ተመለሱ። የገብስም መከር በተጀመረ ጊዜ ወደ ቤተልሔም መጡ።,ወገብአት ኖሔሚን ወሩት መርዓታ ሞአባዊት ወአተዋ እምነ ሐቅለ ሞአብ ወበጽሓ ውስተ ቤተ ልሔም አመ ቀዳሜ ማእረረ ስገም ።,"So Naomi returned, and Ruth the Moabitess, her daughter in law, with her, which returned out of the country of Moab: and they came to Bethlehem in the beginning of barley harvest." +ቦዔዝም ወደ ከተማይቱ በር አደባባይ ወጥቶ በዚያ ተቀመጠ። እነሆም፥ ቦዔዝ ስለ እርሱ ይናገር የነበረው የቅርብ ዘመድ ሲያልፍ ቦዔዝ። አንተ ቀርበህ በዚህ ተቀመጥ አለው። እርሱም ቀረብ ብሎ ተቀመጠ። - አንተ ቀርበህ በዚህ ተቀመጥ አለው።,ወዐርገ ቦዖስ ኀበ አንቀጽ ወነበረ ህየ ወመጽአ ዝክቱ መስተሐምው ዘይቤ ቦዖስ የኀልፍ ወይቤሎ ቦዖስ ገሐሥ ወንበር ዝየ ንትናገር ወግሕሠ ወነበረ ።,"Then went Boaz up to the gate, and sat him down there: and, behold, the kinsman of whom Boaz spake came by; unto whom he said, Ho, such a one! turn aside, sit down here. And he turned aside, and sat down." +ቦዔዝም ከከተማይቱ ሽማግሌዎች አሥር ሰዎች ጠርቶ። በዚህ ተቀመጡ አላቸው።,ወነሥአ ቦዖስ ዐሠርተ ዕደወ እምነ ሊቃናተ ሀገር ወይቤሎሙ ንበሩ ዝየ ወነበሩ ።,"And he took ten men of the elders of the city, and said, Sit ye down here. And they sat down." +እነርሱም ተቀመጡ። ቦዔዝም የቅርብ ዘመዱን። ከሞዓብ ምድር የተመለሰችው ኑኃሚን የወንድማችንን የአቤሜሌክን ጢንጦ ትሸጣለች።,ወይቤሎ ቦዖስ ለመስተሐምው መክፈልተ ገራህት ዘእኁነ አሊሜሌክ አገብእ ላቲ ለኖሔሚን እንተ አተወት እምነ ሐቅለ ሞአብ ።,"And he said unto the kinsman, Naomi, that is come again out of the country of Moab, selleth a parcel of land, which was our brother Elimelech's:" +እኔም በዚህ በተቀመጡት በሕዝቤ ሽማግሌዎች ፊት እንድትገዛው አስታውቅህ ዘንድ አሰብሁ። መቤዠት ብትወድድ ተቤዠው፤ መቤዠት ባትወድድ ግን ከአንተ በቀር ሌላ ወራሽ የለምና፥ እኔም ከእአንተ በኋላ ነኝና እንዳውቀው ንገረኝ አለው። እርሱም። እቤዠዋለሁ አለው።,ወአንሰ ነገርኩከ ትስማዕ እንዘ እብል ኅረይ ለከ በቅድመ እለ ይነብሩ ወበቅድመ ሊቃናት ወበቅድመ ሕዝብየ እመ ትትሐሞ ተሐሞ ወእመሰ ኢትትሐሞ አይድዐኒ ወኣእምር እስመ ይቀድመከ ተሐምዎ አንተ ወአነ እምድኅሬከ ወይቤሎ አነኑ ውእቱ መስተሐምው ።,"And I thought to advertise thee, saying, Buy it before the inhabitants, and before the elders of my people. If thou wilt redeem it, redeem it: but if thou wilt not redeem it, then tell me, that I may know: for there is none to redeem it beside thee; and I am after thee. And he said, I will redeem it." +ቦዔዝም። እርሻውን ከኑኃሚን እጅ በምት��ዛበት ቀን፥ ለሞተው በርስቱ ስሙን እንድታስነሣለት ከምዋቹ ሚስት ከሞዓባዊቱ ከሩት ደግሞ ትገዛለህ አለ።,ወይቤሎ ቦዖስ ከመ ነሣእከ ገራህተ እምእደ ኖሔሚን ወእምኀበ ሩት ሞአባዊት ብእሲቱ ለዘ ሞተ ወኪያሃኒ ርቱዕ ትንሥኣ ከመ ታቅም ስሞ ለዘ ሞተ ላዕለ ርስቱ ።,"Then said Boaz, What day thou buyest the field of the hand of Naomi, thou must buy it also of Ruth the Moabitess, the wife of the dead, to raise up the name of the dead upon his inheritance." +የቅርብ ዘመዱም። የራሴን ርስት እንዳላበላሽ መቤዠት አልችልም፤ እኔ መቤዠቱን አልችልምና አንተ ከእኔ መቤዠቱን ውሰደው አለ።,ወይቤ መስተሐምው ኢይክል ተሐምዎ ከመ ኢይሕጐል ርስትየ ተሐሞ ለርእስከ ተሐምዎ ዘዚአየ እስመ ኢይክል ተሐምዎ ።,"And the kinsman said, I cannot redeem it for myself, lest I mar mine own inheritance: redeem thou my right to thyself; for I cannot redeem it." +በጥንት ጊዜም፥ ማንም ቢሸጥ ቢለውጥም፥ ነገሩን ለማጽናት ሰው ጫማውን እንዲያወልቅ ለባልንጀራውም እንዲሰጠው በእስራኤል ዘንድ ልማድ ነበረ። ይህም በእስራኤል ምስክር ነበረ።,ወከመዝ ውእቱ ለተሐምዎ ኵነኔሁ በቅድመ እስራኤል ወበእንተ ተዋልጦ ከመ ያቅም ቃሎ ወፈትሐ ውእቱ ብእሲ ሣእኖ ወወሀቦ ለካልኡ ዘይትሐሞ ተሐምዎ ዚአሁ ወከመዝ ውእቱ ስምዑ በውስተ እስራኤል ።,"Now this was the manner in former time in Israel concerning redeeming and concerning changing, for to confirm all things; a man plucked off his shoe, and gave it to his neighbour: and this was a testimony in Israel." +የቅርብ ዘመዱም ቦዔዝን። አንተ ግዛው አለው፤ ጫማውንም አወለቀ።,ወይቤሎ መስተሐምው ለቦዖስ ንሣእ ለከ ተሐምዎ ዘዚአየ ወፈትሐ ሣእኖ ወወሀቦ ።,"Therefore the kinsman said unto Boaz, Buy it for thee. So he drew off his shoe." +ቦዔዝም ሽማግሌዎችንና ሕዝቡን ሁሉ። ለአቤሜሌክና ለኬሌዎን ለመሐሎንም የነበረውን ሁሉ ከኑኃሚን እጅ እንደ ገዛሁ እናንተ ዛሬ ምስክሮች ናችሁ።,ወይቤሎሙ ቦዖስ ለሊቃናት ወለሕዝብ ኵሉ ስምዑ አንትሙ ዮም ከመ ነሣእኩ ኵሎ ዘአሊሜሌክ ወኵሎ ንዋዮ ለኬሌዎን *ወለመሐሎን* እምነ እዴሃ ለኖሔሚን ።,"And Boaz said unto the elders, and unto all the people, Ye are witnesses this day, that I have bought all that was Elimelech's, and all that was Chilion's and Mahlon's, of the hand of Naomi." +ደግሞም የምዋቹ ስም ከወንድሞቹ መካከል ከአገሩም ደጅ እንዳይጠፋ፥ የምዋቹን ስም በርስቱ ላይ እንዳስነሣ የመሐሎንን ሚስት ሞዓባዊቱን ሩትን ሚስት ትሆነኝ ዘንድ ወሰድሁአት፤ እናንተም ዛሬ ምስክሮች ናችሁ አላቸው።,ወለሩት ሞአባዊት ብእሲተ መሐሎን ነሣእክዋ ሊተ ትኩነኒ ብእሲተ ወከመ ኣቅም ስሞ ለዘ ሞተ ላዕለ ርስቱ ወኢይጥፋእ ስሙ ለዘ ሞተ እምነ አኀዊሁ ወእምነ ነገደ ሕዝቡ ስምዕየ አንትሙ ዮም ።,"Moreover Ruth the Moabitess, the wife of Mahlon, have I purchased to be my wife, to raise up the name of the dead upon his inheritance, that the name of the dead be not cut off from among his brethren, and from the gate of his place: ye are witnesses this day." +በከተማይቱ በር አደባባይም የነበሩ ሕዝብ ሁሉ ሽማግሌዎቹም። እኛ ምስክሮች ነን፤ እግዚአብሔር ይህችን ወደ ቤትህ የምትገባውን ሴት የእስራኤልን ቤት እንደ ሠሩ እንደ ሁለቱ እንደ ራሔልና እንደ ልያ ያድርጋት፤ አንተም በኤፍራታ ባለ ጠጋ ሁን፥ ስምህም በቤተ ልሔም ይጠራ።,ወይቤሉ ኵሉ ሕዝብ በኀበ አንቀጽ ስምዕከ ንሕነ ወሊቃናትኒ ይቤልዎ ይረስያ ለከ እግዚአብሔር ለብእሲትከ እንተ ትበውእ ውስተ ቤትከ ከመ ራሔል ወከመ ልያ እለ ሐነጻሁ ለቤተ እስራኤል ክልኤሆን ወግበር ኀይለ ውስተ ኤፍራታ ወይኩንከ ስም ውስተ ቤተ ልሔም ።,"And all the people that were in the gate, and the elders, said, We are witnesses. The LORD make the woman that is come into thine house like Rachel and like Leah, which two did build the house of Israel: and do thou worthily in Ephratah, and be famous in Bethlehem:" +ቤትህም እግዚአብሔር ከዚህች ቈንጆ ከሚሰጥህ ዘር ትዕማር ለይሁዳ እንደ ወለደችው ���ንደ ፋሬስ ቤት ይሁን አሉት።,ወይኩን ቤትከ ከመ ቤተ ፋሬስ ዘወለደት ትዕማር ለይሁዳ ወእምነ ዘርእከ የሀብከ እግዚአብሔር በላዕለ ዛቲ ወለት ።,"And let thy house be like the house of Pharez, whom Tamar bare unto Judah, of the seed which the LORD shall give thee of this young woman." +ቦዔዝም ሩትን ወሰደ፥ ሚስትም ሆነችው፤ ደረሰባትም፥ እግዚአብሔርም ፅንስ ሰጣት፥ ወንድ ልጅም ወለደች።,ወነሥኣ ቦዖስ ለሩት ወኮነቶ ብእሲተ ወወሀባ እግዚአብሔር ወፀንሰት ወወለደት ወልደ ።,"So Boaz took Ruth, and she was his wife: and when he went in unto her, the LORD gave her conception, and she bare a son." +ሴቶችም ኑኃሚንን። ዛሬ ዋርሳ ያላሳጣሽ እግዚአብሔር ይባረክ፤ ስሙም በእስራኤል ይጠራ።,ወይቤላሃ አንስት ለኖሔሚን ይትባረክ እግዚአብሔር ዘኢያኅጥአኪ ዮም መስተሐምወ በዘ ይሰመይ ስምኪ በውስተ እስራኤል ።,"And the women said unto Naomi, Blessed be the LORD, which hath not left thee this day without a kinsman, that his name may be famous in Israel." +ከሰባትም ወንዶች ልጆች ይልቅ ለአንቺ ከምትሻል ከምትወድድሽ ምራት ተወልዶአልና ሰውነትሽን ያሳድሰዋል፥ በእርጅናሽም ይመግብሻል አሉአት።,ወይከውነኪ በዘ ታገብኢ ነፍሰኪ ወዘየሐፅኖ ለሢበትኪ እስመ አፍቀረተኪ መርዓትኪ እንተ ወለደቶ ለኪ እንተ ትኄይሰኪ እምነ ሰብዐቱ ደቂቅ ።,"And he shall be unto thee a restorer of thy life, and a nourisher of thine old age: for thy daughter in law, which loveth thee, which is better to thee than seven sons, hath born him." +ኑኃሚንም ሕፃኑን ወሰደች አቀፈችውም፥ ሞግዚትም ሆነችው።,ወነሥአቶ ኖሔሚን ለውእቱ ሕፃን ወአንበረቶ ውስተ ሕፅና ወኮነቶ ሐፃኒቶ ።,"And Naomi took the child, and laid it in her bosom, and became nurse unto it." +ሴቶችም ጎረቤቶችዋ፥ ለኑኃሚን ወንድ ልጅ ተወለደላት እያሉ ስም አወጡለት፤ ስሙንም ኢዮቤድ ብለው ጠሩት። እርሱም የዳዊት አባት የእሴይ አባት ነው።,ወሰመያሁ አግዋሪሃ ስሞ እንዘ ይብላ እስመ ተወልደ ወልድ ለኖሔሚን ወሰመዩ ስሞ ኢዮቤድ ውእቱ አቡሁ ለእሴይ አበ ዳዊት ።,"And the women her neighbours gave it a name, saying, There is a son born to Naomi; and they called his name Obed: he is the father of Jesse, the father of David." +የፋሬስም ትውልድ ይህ ነው፤ ፋሬስ ኤስሮምን ወለደ፥,ወከመዝ ትውልዱ ለፋሬስ ፋሬስ ወለዶ ለኤስሮም ።,"Now these are the generations of Pharez: Pharez begat Hezron," +ኤስሮምም አራምን ወለደ፥ አራምም አሚናዳብን ወለደ፥,ኤስሮም ወለዶ ለአራም አራም ወለዶ ለአሚናዳብ ።,"And Hezron begat Ram, and Ram begat Amminadab," +አሚናዳብም ነአሶንን ወለደ፥ ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ፥,አሚናዳብ ወለዶ ለነአሶን ነአሶን ወለዶ ለሰልሞን ።,"And Amminadab begat Nahshon, and Nahshon begat Salmon," +ሰልሞንም ቦዔዝን ወለደ፥,ሰልሞን ወለዶ ለቦዖስ ቦዖስ ወለዶ ለኢዮቤድ ።,"And Salmon begat Boaz, and Boaz begat Obed," +ቦዔዝም ኢዮቤድን ወለደ፥ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፥ እሴይም ዳዊትን ወለደ።,ኢዮቤድ ወለዶ ለእሴይ እሴይ ወለዶ ለዳዊት ።,"And Obed begat Jesse, and Jesse begat David." +አማትዋም ኑኃሚን አለቻት። ልጄ ሆይ፥ መልካም እንዲሆንልሽ ዕረፍት አልፈልግልሽምን?,ወትቤላ ኖሔሚን ሐማታ ወለትየ ኢየኀሥሥኑ ለኪ ዕረፍተ ከመ ትሠኒ ላዕሌኪ ።,"Then Naomi her mother in law said unto her, My daughter, shall I not seek rest for thee, that it may be well with thee?" +አሁንም ከገረዶቹ ጋር የነበርሽበት ቦዔዝ ዘመዳችን አይደለምን? እነሆ፥ እርሱ በዛሬ ሌሊት በአውድማው ላይ ገብሱን በመንሽ ይበትናል።,ወይእዜኒ አኮኑ ቦዖስ ማእምርነ ዘምስለ አዋልዲሁ ሀሎኪ ናሁ ውእቱ ይገብር ውስተ ዐውደ እክሉ ዮም በዛቲ ሌሊት ።,"And now is not Boaz of our kindred, with whose maidens thou wast? Behold, he winnoweth barley to night in the threshingfloor." +እንግዲህ ታጠቢ፥ ተቀቢ፥ ልብስሽን ተላበሺ፥ ወደ አውድማውም ውረጂ፤ ነገር ግን መብሉንና መጠጡን እስኪጨርስ ድረስ ለሰውዮው አትታዪው።,ወአንቲሰ ተኀፀቢ ወተቀብኢ ወተለበሲ አልባሰኪ ወሑሪ ኀበ ዐውደ እክሉ ወአልቦ ሰብእ ዘይርአይኪ እስከ የኀልቅ በሊዐ ወሰትየ ።,"Wash thyself therefore, and anoint thee, and put thy raiment upon thee, and get thee down to the floor: but make not thyself known unto the man, until he shall have done eating and drinking." +በተኛም ጊዜ የሚተኛበትን ስፍራ ተመልከቺ፥ ገብተሽም እግሩን ግለጪ፥ ተጋደሚም፤ የምታደርጊውንም እርሱ ይነግርሻል።,ወሶበ ሰክበ አእምርዮ መካኖ ኀበ ኖመ ህየ ወሑሪ ወክሥቲ ኀበ እገሪሁ ወስክቢ ወውእቱ ለሊሁ ይኤዝዘኪ ዘከመ ትገብሪ ።,"And it shall be, when he lieth down, that thou shalt mark the place where he shall lie, and thou shalt go in, and uncover his feet, and lay thee down; and he will tell thee what thou shalt do." +ሩትም። የተናገርሽኝን ሁሉ አደርጋለሁ አለቻት።,ወትቤላ ሩት ኵሎ ዘከመ ትቤልኒ እገብር ።,"And she said unto her, All that thou sayest unto me I will do." +ወደ አውድማውም ወረደች፥ አማትዋም ያዘዘቻትን ሁሉ አደረገች።,ወወረደት ኀበ ዐውደ እክል ወገብረት ኵሎ ዘከመ አዘዘታ ሐማታ ።,"And she went down unto the floor, and did according to all that her mother in law bade her." +ቦዔዝም ከበላና ከጠጣ ሰውነቱንም ደስ ካሰኘ በኋላ፥ በእህሉ ክምር አጠገብ ሊተኛ ሄደ፤ ሩትም በቀስታ መጣች፥ እግሩንም ገልጣ ተኛች።,ወበልዐ ቦዖስ ወተፈሥሐ ልቡ ወሖረ ወሰክበ ኀበ ክምር ወመጽአት ጽምሚተ ወከሠተት ኀበ እገሪሁ ወሰከበት ።,"And when Boaz had eaten and drunk, and his heart was merry, he went to lie down at the end of the heap of corn: and she came softly, and uncovered his feet, and laid her down." +መንፈቀ ሌሊትም በሆነ ጊዜ ሰውዮው ደነገጠ፥ ዘወርም አለ፤ እነሆም፥ አንዲት ሴት በእግርጌው ተኝታ ነበረች።,ወመንፈቀ ሌሊት ከዊኖ ነቅሀ ብእሲ ወደንገፀ ወረከበ ብእሲተ ኀበ እገሪሁ ።,"And it came to pass at midnight, that the man was afraid, and turned himself: and, behold, a woman lay at his feet." +እርሱም። ማን ነሽ? አለ። እርስዋም። እኔ ባሪያህ ሩት ነኝ፤ ዋርሳዬ ነህና ልብስህን በባሪያህ ላይ ዘርጋ አለችው።,ወይቤላ መኑ አንቲ ወትቤሎ አነ ሩት አመትከ ወክድነኒ ጽንፈ ልብስከ እስመ መስተሐምው አንተ ።,"And he said, Who art thou? And she answered, I am Ruth thine handmaid: spread therefore thy skirt over thine handmaid; for thou art a near kinsman." +ቦዔዝም አላት። ልጄ ሆይ፥ በእግዚአብሔር የተባረክሽ ሁኚ፤ ባለጠጋም ድሀም ብለሽ ጐበዛዝትን አልተከተልሽምና ከፊተኛው ይልቅ በመጨረሻው ጊዜ ቸርነት አድርገሻል።,ወይቤላ ቦዖስ ቡርክት አንቲ ለእግዚአብሔር ወለትየ እስመ ኀየሰት ምሕረት ደኃሪት እምነ ቀዳሚትኪ ዘኢሖርኪ ወኢተለውኪ አዋልዳተ እለ ነዳያት ወኢለአብዕልት ።,"And he said, Blessed be thou of the LORD, my daughter: for thou hast shewed more kindness in the latter end than at the beginning, inasmuch as thou followedst not young men, whether poor or rich." +አሁንም፥ ልጄ ሆይ፥ አትፍሪ፤ በአገሬ ያሉ ሕዝብ ሁሉ ምግባረ መልካም ሴት እንደ ሆንሽ ያውቃሉና ያልሽውን ነገር ሁሉ አደርግልሻለሁ።,ወይእዜኒ ወለትየ ኢትፍርሂ ኵሎ ዘትቤሊ እገብር ለኪ ወያአምር ኵሉ ነገደ ሕዝብየ ከመ ብእሲተ ኀይሎሙ አንቲ ወከመ መስተሐምው አነ ።,"And now, my daughter, fear not; I will do to thee all that thou requirest: for all the city of my people doth know that thou art a virtuous woman." +የቅርብ ዘመድ መሆኔ እውነት ነው፤ ነገር ግን ከእኔ የቀረበ ዘመድ አለ።,ወባሕቱ ቦ መስተሐምወ ዘይቀርብ እምኔየ ።,And now it is true that I am thy near kinsman: howbeit there is a kinsman nearer than I. +ዛሬ ሌሊት እደሪ፤ ነገም እርሱ ዋርሳ መሆን ቢወድድ መልካም ነው፥ ዋርሳ ይሁን፤ ዋርሳ ሊሆን ባይወድድ ግን፥ ሕያው እግዚአብሔርን እኔ ዋርሳ እሆንሻለሁ፤ እስኪነጋ ድረስ ተኚ።,ቢቲ ዛተ ሌሊተ ወሶበ ጸብሐ ለእመ ተሐመወ ሠናይ ለይትሐመውኪ ውእቱ ወእመሰ ኢፈቀደ ይትሐሞ ውእቱ ሕያው እግዚአብሔር ከመ አነ እትሐመወኪ ወቢቲ እስከ ይጸብሕ ።,"Tarry this night, and it shall be in the morning, that if he will perform unto thee the part of a kinsman, well; let him do the kinsman's part: but if he will not do the part of a kinsman to thee, then will I do the part of a kinsman to thee, as the LORD liveth: lie down until the morning." +እስኪነጋም በእግርጌው ተኛች፤ ቦዔዝም። ሴት ወደ አውድማው እንደ መጣች ማንም እንዳያውቅ ብሎ ነበርና ገና ሰውና ሰው ሳይተያይ ተነሣች።,ወቤተት ኀበ እገሪሁ እስከ ይጸብሕ ወተንሥአት እንበለ ይትራአይ ሰብእ ወይቤ ቦዖስ አልቦ ዘያአምር ከመ መጽአት ብእሲት ኀበ ዐውደ እክል ።,"And she lay at his feet until the morning: and she rose up before one could know another. And he said, Let it not be known that a woman came into the floor." +እርሱም። የለበስሽውን ኩታ አምጥተሽ ያዢው አላት፤ በያዘችም ጊዜ ስድስት መስፈሪያ ገብስ ሰፈረላት አሸከማትም።,ወይቤላ አምጽኢ ልብሰ ዘላዕሌኪ ወአኀዘ ወሰፈረ ውስቴቱ ስድሰ እክለ ስገም ወአጾራ ወቦአት ውስተ ሀገር ።,"Also he said, Bring the vail that thou hast upon thee, and hold it. And when she held it, he measured six measures of barley, and laid it on her: and she went into the city." +እርሱም ወደ ከተማይቱ ሄደ። ወደ አማትዋም መጣች፥ አማትዋም። ልጄ ሆይ እንዴት ነሽ? አለቻት፤ እርስዋም ሰውዮው ያደረገላትን ሁሉ ነገረቻት።,ወአተወት ሩት ኀበ ሐማታ ወትቤላ ምንት ዝንቱ ወለትየ ወአይድዐታ ኵሎ ዘከመ ገብረ ላቲ ውእቱ ብእሲ ።,"And when she came to her mother in law, she said, Who art thou, my daughter? And she told her all that the man had done to her." +ወደ አማትሽ ባዶ እጅሽን አትሂጂ ብሎ ይህን ስድስት መስፈሪያ ገብስ ሰጠኝ አለቻት።,ወትቤላ እላንተ ስድሰ እክለ ስገም ወሀበኒ እስመ ይቤለኒ ኢትእትዊ ዕራቅኪ ኀበ ሐማትኪ ።,"And she said, These six measures of barley gave he me; for he said to me, Go not empty unto thy mother in law." +እርስዋም። ልጄ ሆይ፥ ሰውዮው ይህን ነገር ዛሬ እስኪጨርስ ድረስ አያርፍምና ፍጻሜው እስኪታወቅ ድረስ ዝም በዪ አለች።,ወትቤላ ንበሪ ወለትየ እስከ ትሬእዪ ከመ ኢይስሕት ቃልየ እስመ ኢያረምም ውእቱ ብእሲ ወኢያዐርፍ ዮም እስከ ይገብሮ ለዝንቱ ነገር ።,"Then said she, Sit still, my daughter, until thou know how the matter will fall: for the man will not be in rest, until he have finished the thing this day." +ለኑኃሚንም ባል የሚዘመደው ከአቤሜሌክ ወገን የሆነ ኃያል ሰው ስሙ ቦዔዝ የተባለ ሰው ነበረ።,ወባቲ ኖሔሚን ብእሴ ዘያአምሮ ለምታ ወውእቱ ብእሲ ጽኑዕ ወከሃሊ እምነ አዝማዲሁ ውእቱ ለአሊሜሌክ ወስሙ ቦዖስ ።,"And Naomi had a kinsman of her husband's, a mighty man of wealth, of the family of Elimelech; and his name was Boaz." +ሞዓባዊቱም ሩት ኑኃሚንን። በፊቱ ሞገስ የማገኘውን ተከትዬ እህል እንድቃርም ወደ እርሻ ልሂድ አለቻት። እርስዋም። ልጄ ሆይ፥ ሂጂ አለቻት።,ወትቤላ ሩት ሞአባዊት ለኖሔሚን እሑርኑ ውስተ ገራህት እእሪ እክለ ኀበ እለ ረከብኩ ሞገሰ ወትቤላ ሑሪ ወለትየ ።,"And Ruth the Moabitess said unto Naomi, Let me now go to the field, and glean ears of corn after him in whose sight I shall find grace. And she said unto her, Go, my daughter." +ሄደችም፥ ከአጫጆችም በኋኋኋ ላ በእርሻ ውስጥ ቃረ እንደ አጋጣሚውም የአቤሜሌክ ወገን ወደ ነበረው ወደ ቦዔዝ እርሻ ደረሰች።,ወሖረት ወአረየት እምውስተ ገራህት እንዘ ትተልዎሙ ለእለ የዐፅዱ ወበጽሐት ውስተ አሐዱ ሕብር እምነ ገራህቱ ለቦዖስ ዘእምነ ዘመዱ ለአሊሜሌክ ።,"And she went, and came, and gleaned in the field after the reapers: and her hap was to light on a part of the field belonging unto Boaz, who was of the kindred of Elimelech." +እነሆም፥ ቦዔዝ ከቤተ ልሔም መጣ፥ አጫጆችንም። እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን አላቸው። እነርሱም። እግዚአብሔር ይባርክህ ብለው መለሱለት።,ወመጽአ ቦዖስ እምነ ቤተ ልሔም ወይቤሎሙ ለእለ የዐፅዱ እግዚአብሔር ምስሌክሙ ወይቤልዎ ይባርከ እግዚአብሔር ።,"And, behold, Boaz came from Bethlehem, and said unto the reapers, The LORD be with you. And they answered him, The LORD bless thee." +ቦዔዝም በአጫጆች ላይ አዛዥ የ���በረውን ሎሌውን። ይህች ቆንጆ የማን ናት? አለው።,ወይቤሎ ቦዖስ ለወልዱ ዘይቀውም ላዕለ እለ የዐፅዱ እንተ መኑ ዛቲ ወለት ።,"Then said Boaz unto his servant that was set over the reapers, Whose damsel is this?" +የአጫጆቹም አዛዥ። ይህችማ ከሞዓብ ምድር ከኑኃሚን ጋር የመጣች ሞዓባዊቱ ቆንጆ ናት፤,ወአውሥኦ ውእቱ ወልድ ዘይቀውም ላዕለ እለ የዐፅዱ ወይቤ እንታክቲ ወለት ሞአባዊት እንተ ገብአት ምስለ ኖሔሚን እምነ ሐቅለ ሞአብ ።,"And the servant that was set over the reapers answered and said, It is the Moabitish damsel that came back with Naomi out of the country of Moab:" +እርስዋም። ከአጫጆቹ በኋላ በነዶው መካከል እንድቃርምና እንድለቅም፥ እባክህ፥ ፍቀድልኝ አለች፤ መጣችም፥ ከማለዳም ጀምራ እስከ አሁን ድረስ ቆይታለች፤ በቤትም ጥቂት ጊዜ እንኳ አላረፈችም አለው።,ወትቤ እእሪ ወኣስተጋብእ እምነ ዘወድቀ እምነ ክልስስታት ወእምድኅሬሆሙ ለእለ የዐፅዱ ወመጽአት ወቆመት እምነግህ እስከ ስርክ ወኢኀደገት ንስቲተኒ ውስተ ገራህት ።,"And she said, I pray you, let me glean and gather after the reapers among the sheaves: so she came, and hath continued even from the morning until now, that she tarried a little in the house." +ቦዔዝም ሩትን። ልጄ ሆይ፥ ትሰሚያለሽን? ቃርሚያ ለመቃረም ወደ ሌላ እርሻ አትሂጂ፥ ከዚህም አትላወሺ፥ ነገር ግን ገረዶቼን ተጠጊ።,ወይቤላ ቦዖስ ለሩት ኢሰማዕኪኑ ወለትየ ኢትባኢ ውስተ ገራህተ ባዕድ ለአስተጋብኦ ወአንቲኒ ኢትሑሪ እምዝየ ባዕደ ትልዊዮን ለአዋልድየ ።,"Then said Boaz unto Ruth, Hearest thou not, my daughter? Go not to glean in another field, neither go from hence, but abide here fast by my maidens:" +ወደሚያጭዱበትም ስፍራ ተመልከቺ፥ ተከተያቸውም፤ እንዳያስቸግሩሽም ጐበዛዝቱን አዝዣለሁ፤ በተጠማሽም ጊዜ ወደ ማድጋው ሄደሽ ጐበዛዝቱ ከቀዱት ውኃ ጠጪ አላት።,ወነጽሪ ውስተ ገራህት ኀበ ዐፀዱ ወትልዊዮሙ ናሁ አዘዝኩ ለደቅ ከመ አልቦ ዘይልክፍኪ ወእመኒ ጸማእኪ ሑሪ ኀበ ንዋይ ወስተዪ እምነ ዘአምጽኡ ደቅ ።,"Let thine eyes be on the field that they do reap, and go thou after them: have I not charged the young men that they shall not touch thee? and when thou art athirst, go unto the vessels, and drink of that which the young men have drawn." +በግምባርዋም ተደፍታ በምድር ላይ ሰገደችለት። እኔንስ ለመቀበል በምን ነገር በፊትህ ሞገስ አገኘሁ? እኔ እንግዳ አይደለሁምን? አለችው።,ወወድቀት በገጻ ወሰገደት ውስተ ምድር ወትቤሎ እመ ረከብኩ ሞገሰ ቅድመ አዕይንቲከ ዑቀኒ እስመ እንግዳ አነ ።,"Then she fell on her face, and bowed herself to the ground, and said unto him, Why have I found grace in thine eyes, that thou shouldest take knowledge of me, seeing I am a stranger?" +ቦዔዝም። ባልሽ ከሞተ በኋላ አባትሽንና እናትሽን የተወለድሽባትንም ምድር ትተሽ ቀድሞ ወደማታውቂው ሕዝብ እንደ መጣሽ፥ ለአማትሽ ያደረግሽውን ነገር ሁሉ ፈጽሞ ሰምቻለሁ።,ወአውሥኣ ቦዖስ ወይቤላ ዜና ዜነውኒ ኵሎ ዘገበርኪ ምስለ ሐማትኪ እምድኅረ ሞተ ምትኪ ወእፎ ኀደጊ አባኪ ወእመኪ ወብሔረ ሙላድኪ ወመጻእኪ ኀበ ሕዝብ ዘኢታአምሪ ትካት ።,"And Boaz answered and said unto her, It hath fully been shewed me, all that thou hast done unto thy mother in law since the death of thine husband: and how thou hast left thy father and thy mother, and the land of thy nativity, and art come unto a people which thou knewest not heretofore." +እግዚአብሔር እንደ ሥራሽ ይስጥሽ፤ ከክንፉም በታች መጠጊያ እንድታገኚ በመጣሽበት በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ዘንድ ደመወዝሽ ፍጹም ይሁን አላት።,ወይዕሲኪ እግዚአብሔር በከመ ገበርኪ ወይኩን ዕሴትኪ ፍጹመ በኀበ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ዘመጻእኪ ኀቤሁ ከመ ትትአመኒ በክነፊሁ ።,"The LORD recompense thy work, and a full reward be given thee of the LORD God of Israel, under whose wings thou art come to trust." +እርስዋም። ጌታዬ ሆይ፥ ከባሪያዎችህ እንደ አንዲቱ ሳልሆን አጽናንተኸኛልና፥ የባሪያህንም ልብ ደስ አሰኝተሃልና በዓይንህ ሞገስ ላግኝ አለችው።,ወትቤሎ ሩት ረከብኩ ሞገሰ ቅድመ አዕይንቲከ እስመ አስተፈሣሕከኒ ወናዘዝካሁ ለልበ አመትከ ወናሁ አነ እከውነከ ከመ አሐቲ እምነ አእማቲከ ።,"Then she said, Let me find favour in thy sight, my lord; for that thou hast comforted me, and for that thou hast spoken friendly unto thine handmaid, though I be not like unto one of thine handmaidens." +በምሳም ጊዜ ቦዔዝ። ወደዚህ ቅረቢ፤ ምሳ ብዪ፥ እንጀራሽንም በሆምጣጤው አጥቅሽ አላት። በአጫጆቹም አጠገብ ተቀመጠች የተጠበሰም እሸት ሰጣት፥ በልታም ጠገበች፥ አተረፈችም።,ወይቤላ ቦዖስ ሶበ ኮነ ጊዜ ምሳሕ ንዒ ዝየ ወብልዒ እክለኪ ወትጻብኂ ኅብስተኪ በብሒእ ወነበረት ሩት መንገለ ገቦሆሙ ለእለ የዐፅዱ ወአስተጋብአ ላቲ ቦዖስ ጥሕነ ወበልዐት ወጸግበት ወአትረፈት ።,"And Boaz said unto her, At mealtime come thou hither, and eat of the bread, and dip thy morsel in the vinegar. And she sat beside the reapers: and he reached her parched corn, and she did eat, and was sufficed, and left." +ደግሞም ልትቃርም በተነሣች ጊዜ ቦዔዝ ጐበዛዝቱን። በነዶው መካከል ትቃርም፥ እናንተም አታሳፍሩአት፤,ወተንሥአት ትትቀረም ወአዘዞሙ ቦዖስ ለደቁ ወይቤሎሙ ለትእሪ ማእከለ ክልስስታት ወኢታስተኀፍርዋ ።,"And when she was risen up to glean, Boaz commanded his young men, saying, Let her glean even among the sheaves, and reproach her not:" +ደግሞ ከነዶው አስቀርታችሁ ተዉላት፤ እርስዋም ትቃርም፥ አትውቀሱአትም ብሎ አዘዛቸው።,ወጹሩ ላቲ እምነ ዘአስተጋብአት ወኅድጉ ላቲ ወትብላዕ ወትእሪሂ ወኢትገሥጽዋ ።,"And let fall also some of the handfuls of purpose for her, and leave them, that she may glean them, and rebuke her not." +በእርሻውም ውስጥ እስከ ማታ ድረስ ቃረመች፤ የቃረመችውንም ወቃችው፤ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ያህልም ገብስ ሆነ።,ወአረየት እምነ ገራህት እስከ መስየ ወዘበጠቶ ለዝክቱ ዘአስተጋብአት ወኮነ ስገሙ በመስፈርተ ኢፍ ።,"So she gleaned in the field until even, and beat out that she had gleaned: and it was about an ephah of barley." +ተሸክማውም ወደ ከተማ ገባች፥ አማትዋም የቃረመችውን አየች፤ ከጠገበችም በኋላ የተረፋትን አውጥታ ሰጠቻት።,ወነሥአት ወአእተወት ሀገረ ወርእየት ሐማታ ዘአረየት ወአምጽአት ሩት ወወሀበታ ዘአትረፈት እምድኅረ ጸግበት ።,"And she took it up, and went into the city: and her mother in law saw what she had gleaned: and she brought forth, and gave to her that she had reserved after she was sufficed." +አማትዋም። ዛሬ ወዴት ቃረምሽ? ወዴትስ ሠራሽ? የተቀበለሽ የተባረከ ይሁን አለቻት። እርስዋም። ዛሬ የሠራሁበት ሰው ስም ቦዔዝ ይባላል ብላ በማን ዘንድ እንደ ሠራች ለአማትዋ ነገረቻት።,ወትቤላ ሐማታ በአይቴ አረይኪ ዮም ወበአይቴ ገበርኪ፤ቡሩከ ለይኩን ዘአእመረኪ ወአይድዐታ ሩት ለሐማታ በአይቴ ገብረት ወነገረታ ስሙ ለውእቱ ብእሲ ዘኀቤሁ ወዓልኩ ዮም ቦዖስ ።,"And her mother in law said unto her, Where hast thou gleaned to day? and where wroughtest thou? blessed be he that did take knowledge of thee. And she shewed her mother in law with whom she had wrought, and said, The man's name with whom I wrought to day is Boaz." +ኑኃሚንም ምራትዋን። ቸርነቱን በሕያዋንና በሙታን ላይ አልተወምና በእግዚአብሔር የተባረከ ይሁን አለቻት። ኑኃሚንም ደግሞ። ይህ ሰው የቅርብ ዘመዳችን ነው፥ እርሱም ሊቤዡን ከሚችሉት አንዱ ነው አለቻት።,ወትቤላ ኖሔሚን ለመርዓታ ቡሩክ ውእቱ ለእግዚአብሔር እስመ ኢኀደገ ምሕረቶ ምስለ ሕያዋን ወምስለ ምውታን ወትቤላ ኖሔሚን ብእሲሁሰ ቅሩብነ ውእቱ እምእለ ይትሐመውነ ውእቱ ።,"And Naomi said unto her daughter in law, Blessed be he of the LORD, who hath not left off his kindness to the living and to the dead. And Naomi said unto her, The man is near of kin unto us, one of our next kinsmen." +ሞዓባዊቱ ሩትም። ደግሞ። መከሬን እስኪጨርሱ ድረስ ጐበዛዝቴን ተጠጊ አለኝ አለቻት።,ወትቤላ ሩት ለሐማታ እስመ ይቤለኒ ምስለ አዋልድየ ��ልዊ እስከ አመ የኀልቅ ማእረርነ ።,"And Ruth the Moabitess said, He said unto me also, Thou shalt keep fast by my young men, until they have ended all my harvest." +ኑኃሚንም ምራትዋን ሩትን። ልጄ ሆይ፥ ከገረዶቹ ጋር ብትወጪ፥ በሌላም እርሻ ባያገኙሽ መልካም ነው አለቻት።,ወትቤላ ኖሔሚን ለሩት መርዓታ ሠናይ ወለትየ እስመ ተለውኪ ምስለ አዋልዲሁ ወኢይርከቡኪ ውስተ ገራህተ ባዕድ ።,"And Naomi said unto Ruth her daughter in law, It is good, my daughter, that thou go out with his maidens, that they meet thee not in any other field." +ሩትም የገብሱና የስንዴው መከር እስኪጨረስ ድረስ ልትቃርም የቦዔዝን ገረዶች ተጠጋች፤ በአማትዋም ዘንድ ትቀመጥ ነበር።,ወተለወቶን ሩት ለአዋልደ ቦዖስ ከመ ትእሪ እስከ አመ የኀልቅ ማእረረ ስገም ወስርናይ ወነበረት ምስለ ሐማታ ።,So she kept fast by the maidens of Boaz to glean unto the end of barley harvest and of wheat harvest; and dwelt with her mother in law. +እግዚአብሔርም እንዳለኝ ተመልሰን በኤርትራ ባሕር መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሄድን፤ የሴይርንም ተራራ ብዙ ቀን ዞርን።,ወተመየጥነ ወሖርነ ውስተ ገዳም ፍኖተ ባሕረ ኤርትራ በከመ ይቤለኒ እግዚአብሔር ወዖድናሁ ለደብረ ሴይር ብዙኀ መዋዕለ ።,"Then we turned, and took our journey into the wilderness by the way of the Red sea, as the LORD spake unto me: and we compassed mount Seir many days." +እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረኝ።,ወይቤለኒ እግዚአብሔር ፤,"And the LORD spake unto me, saying," +ይህን ተራራ መዞር ይበቃችኋል፤ ተመልሳችሁ ወደ ሰሜን ሂዱ።,ኮነክሙ ዐዊዶቶ ለዝንቱ ደብር ግብኡ እንከሰ ልመንገለ መስዕ ።,Ye have compassed this mountain long enough: turn you northward. +ሕዝቡንም እንዲህ ብለህ እዘዛቸው። በሴይር ላይ በተቀመጡት በወንድሞቻችሁ በዔሳው ልጆች አገር ታልፋላችሁ፥ እነርሱም ይፈሩአችኋል፤ እንግዲህ እጅግ ተጠንቀቁ።,ወአዝዞሙ ለሕዝብ ወበሎሙ ናሁ ተሐውሩ አንትሙ እንተ አድዋሊሆሙ ለአኀዊክሙ ለደቂቀ ዔሳው እለ ይነብሩ ውስተ ሴይር ወይፈርሁክሙ ጥቀ ።,"And command thou the people, saying, Ye are to pass through the coast of your brethren the children of Esau, which dwell in Seir; and they shall be afraid of you: take ye good heed unto yourselves therefore:" +የሴይርን ተራራ ለዔሳው ርስት አድርጌ ስለ ሰጠሁ እኔ ከምድራቸው የጫማ መርገጫ ታህል እንኳ አልሰጣችሁምና አትጣሉአቸው።,ዑቁ ኢትትቃተሉ ምስሌሆሙ እስመ ኢእሁበክሙ እምውስተ ምድሮሙ ርስተ ወኢምሥጋረ እግር እስመ መክፈልቶ ወሀብክዎ ለዔሳው ደብረ ሴይር ።,"Meddle not with them; for I will not give you of their land, no, not so much as a foot breadth; because I have given mount Seir unto Esau for a possession." +ከእነርሱ በገንዘብ ምግብ ገዝታችሁ ትበላላችሁ፤ ውኃም ደግሞ በገንዘብ ገዝታችሁ ትጠጣላችሁ። ብ ገዝታችሁ ትጠጣላችሁ።,ተሣየጡ እክለ በኀቤሆሙ በወርቅክሙ ወተሴሰዩ ወማየኒ በመስፈርት ንሥኡ በኀቤሆሙ በወርቅክሙ ወስተዩ ።,"Ye shall buy meat of them for money, that ye may eat; and ye shall also buy water of them for money, that ye may drink." +አምላክህ እግዚአብሔር የእጅህን ሥራ ሁሉ ባርኮልሃልና፤ በዚህ በታላቅ ምድረ በዳ መሄድህን አውቆአል፤ በዚህ አርባ ዓመት ውስጥ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነበረ፥ አንዳችም አላጣህም።,እስመ ባረከከ እግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ግብረ እደዊከ ፤ አእምር እፎ ዐደውካሁ ለዝንቱ ገዳም ዐቢይ ዘግሩም ውእቱ ናሁ አርብዓ ዓመ ሀለወ ምስሌከ እግዚአብሔር አምላክከ እንዘ አልቦ ዘያኀጥአከ እምዘ ነበብከ ።,For the LORD thy God hath blessed thee in all the works of thy hand: he knoweth thy walking through this great wilderness: these forty years the LORD thy God hath been with thee; thou hast lacked nothing. +በሴይርም ከተቀመጡት ከወንድሞቻችን ከዔሳው ልጆች በዓረባ መንገድ ከኤላትና ከዔጽዮንጋብር አለፍን። ተመልሰንም በሞዓብ ምድረ በዳ መንገድ አለፍን።,ወተዐደውናሆሙ ለአኀዊክሙ ለደቂቀ ዔሳው እለ ይነብሩ ��ስተ ሴይር ኀበ ፍኖተ አራባ እምነ ኤሎም ወእምነ ጋስዮን ጋቤር ወእምዝ ተመየጥነ ወተዐደውነ ፍኖተ ገዳም ዘሞአብ ።,"And when we passed by from our brethren the children of Esau, which dwelt in Seir, through the way of the plain from Elath, and from Eziongaber, we turned and passed by the way of the wilderness of Moab." +እግዚአብሔርም አለኝ። እኔ ዔርን ለሎጥ ልጆች ርስት አድርጌ ስለ ሰጠሁ ከምድሩ ርስት አልሰጣችሁምና ሞዓብን አትጣላ በሰልፍም አትውጋቸው።,ወይቤለኒ እግዚአብሔር ኢትፃረርዎሙ ለሞአባውያን ወኢትትቃተሉ ምስሌሆሙ እስመ ኢእሁበክሙ ርስተ እምነ ምድሮሙ እስመ ለደቂቀ ሎጥ ወሀብክዎሙ ርስቶሙ ሴይር ።,"And the LORD said unto me, Distress not the Moabites, neither contend with them in battle: for I will not give thee of their land for a possession; because I have given Ar unto the children of Lot for a possession." +አስቀድሞ ታላቅና ብዙ ሕዝብ እንደ ዔናቅም ልጆች በቁመት የረዘሙ ኤሚማውያን በዚያ ይቀመጡ ነበር።,ወአሚን ወቀደሙ ነቢረ ውስቴታ ሕዝብ ዐቢይ ጥቀ ወጽኑዓን ከመ እለ ውስተ አቂም ።,"The Emims dwelt therein in times past, a people great, and many, and tall, as the Anakims;" +እነርሱም ደግሞ እንደ ዔናቅ ልጆች ራፋይም ይባሉ ነበር፤ ሞዓባውያን ግን ኤሚም ይሉአቸዋል።,ራፋን ይከውኑ እሙንቱኒ ከመ እለ ውስተ አቂም ወሞአባውያን ዛሚን ይብልዎሙ ።,"Which also were accounted giants, as the Anakims; but the Moabites call them Emims." +ሖራውያንም ደግሞ አስቀድሞ በሴይር ላይ ተቀምጠው ነበር፥ የዔሳው ልጆች ግን አሳደዱአቸው፤ እግዚአብሔርም በሰጠው በርስቱ ምድር እስራኤል እንዳደረገ፥ ከፊታቸው አጠፉአቸው፥ በስፍራቸውም ተቀመጡ።,ወኮሬዎስ ውስተ ሴይር ይነብሩ ቀዲሙ ወደቂቀ ዔሳው አጥፍእዎሙ ወቀጥቀጥዎሙ እምቅድመ ገጾሙ ወነበሩ መካኖሙ ከመ ገበርዋ እስራኤል ለምድረ ርስቶሙ እንተ ወሀቦሙ እግዚአብሔር ።,"The Horims also dwelt in Seir beforetime; but the children of Esau succeeded them, when they had destroyed them from before them, and dwelt in their stead; as Israel did unto the land of his possession, which the LORD gave unto them." +እግዚአብሔርም። ተነሡ የዘሬድንም ፈፋ ተሻገሩ አለ።,ወይእዜኒ ተንሥኡ ወገዐዙ አንትሙ ወሑሩ ውስተ ቈላተ ዛሬድ ወተዐደውናሁ ለቈላተ ዛሬድ ።,"Now rise up, said I, and get you over the brook Zered. And we went over the brook Zered." +የዘሬድንም ፈፋ ተሻገርን። የዘሬድንም ፈፋ እስከ ተሻገርንበት ድረስ፥ እግዚአብሔር እንደ ማለባቸው የሰልፈኞች ትውልድ ሁሉ ከሰፈሩ መካከል እስከ ጠፉ ድረስ፥ ከቃዴስ በርኔ የተጓዝንበት ዘመን ሠላሳ ስምንት ዓመት ሆነ።,ወመዋዕሊሁ በዘ ቦንቱ ሖርነ እምቃዴስ በርኔ እስከ ተዐደውናሁ ለቈላተ ዛሬድ ሠላሳ ወሰመንቱ ዓመት እስከ ሞቱ ኵሎሙ ዕደው ዘይእቲ ትውልድ እለ መስተቃትላን እሙንቱ ወጠፍኡ እምነ ማእከለ ትዕይንት በከመ መሐለ ሎሙ እግዚአብሔር እግዚእ ።,"And the space in which we came from Kadeshbarnea, until we were come over the brook Zered, was thirty and eight years; until all the generation of the men of war were wasted out from among the host, as the LORD sware unto them." +ከሰፈርም መካከል ተቈርጠው እስኪጠፉ ድረስ የእግዚአብሔር እጅ በላያቸው ነበረ።,እስመ እደ እግዚአብሔር ሀለወት ላዕሌሆሙ ከመ ታጥፍኦሙ እምነ ማእከለ ትዕይንት እስከ ወድቁ ።,"For indeed the hand of the LORD was against them, to destroy them from among the host, until they were consumed." +እንዲህም ሆነ፤ ሰልፈኞቹ ከጠፉ ከሕዝቡም መካከል ከሞቱ በኋላ፥,ወኮነ እምዘ ወድቁ ኵሎሙ ውእቶሙ ዕደው መስተቃትላን ወሞቱ እምነ ማእከለ ሕዝብ ፤,"So it came to pass, when all the men of war were consumed and dead from among the people," +እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ተናገረኝ።,ወነበበ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"That the LORD spake unto me, saying," +አንተ ዛሬ የሞዓብን ዳርቻ ዔርን ታልፋለህ፤,ናሁ ተሐውር አንተ ውስተ አድዋለ ሞአብ ዘሴይር ።,"Thou art to pass over through Ar, the coast of Moab, this day:" +ለሎጥም ���ጆች ርስት አድርጌ ስለ ሰጠሁ ከአሞን ልጆች ምድር ርስት አልሰጥህምና በአሞን ልጆች አቅራቢያ ስትደርስ አትጣላቸው አትውጋቸውም።,ወትበጽሑ ቅሩቦሙ ለደቂቀ ዐማን ኢትፃረርዎሙ ወኢትትኣኀዙ ቀትለ ምስሌሆሙ እስመ ኢእሁበክሙ እምነ ምድሮሙ ለደቂቀ አማን ርስተ እስመ ለደቂቀ ሎጥ ወሀብክዎሙ መክፈልቶሙ ይእቲ ።,"And when thou comest nigh over against the children of Ammon, distress them not, nor meddle with them: for I will not give thee of the land of the children of Ammon any possession; because I have given it unto the children of Lot for a possession." +ያም ደግሞ የራፋይም ምድር ተብሎ ተቆጠረ፤ ራፋይምም አስቀድሞ በዚያ ተቀምጠው ነበር፤ አሞናውያን ግን ዘምዙማውያን ብለው ይጠሩአቸዋል።,ወረፋይን ትትኌለቍ እስመ ረፋይን ይነብሩ ውስቴታ ቀዲሙ ወዐማናውያንሰ ዞሜን ይብልዎሙ ።,(That also was accounted a land of giants: giants dwelt therein in old time; and the Ammonites call them Zamzummims; +ታላቅና ብዙም ሕዝብ እንደ ዔናቅም ልጆች ቁመታቸው የረዘመ ነበሩ፤ እግዚአብሔር ከፊታቸው አጠፋቸው፤ እነርሱንም አሳድደው በስፍራቸው ተቀመጡ።,ሕዝብ ዐቢይ ወብዙኅ ወጽኑዓን ወኀያላን ከመ እለ አቂም ወአጥፍኦሙ እግዚአብሔር እምቅድመ ገጾሙ ወተወረስዎሙ ወነበሩ ህየንቴሆሙ ።,"A people great, and many, and tall, as the Anakims; but the LORD destroyed them before them; and they succeeded them, and dwelt in their stead:" +ሖራውያንን ከፊታቸው አጥፍቶ በሴይር ለተቀመጡት ለዔሳው ልጆች እንዳደረገ እንዲሁ ለእነርሱ አደረገ፤ እነርሱንም አሳድደው በስፍራቸው እስከ ዛሬ ድረስ ተቀመጡ።,ከመ ገብሩ ለደቂቀ ዔሳው እለ ይነብሩ ውስተ ሴይር በከመ አስዐሮሙ እግዚአብሔር ለኮራውያን እምቅድመ ገጾሙ ወተወረስዎሙ ወነበሩ ህየንቴሆሙ እስከ ዛቲ ።,"As he did to the children of Esau, which dwelt in Seir, when he destroyed the Horims from before them; and they succeeded them, and dwelt in their stead even unto this day:" +እስከ ጋዛም ድረስ በመንደሮች ተቀምጠው የነበሩትን ኤዋውያንን ከከፍቶር የወጡ ከፍቶራውያን አጠፉአቸው፥ በስፍራቸውም ተቀመጡ።,ወሔዋውያንኒ እለ ይነብሩ ውስተ አሴሮት እስከ ጋዜስ ወቀጰዶቅያ ወአጥፍእዎሙ ወነበሩ ህየንቴሆሙ ።,"And the Avims which dwelt in Hazerim, even unto Azzah, the Caphtorims, which came forth out of Caphtor, destroyed them, and dwelt in their stead.)" +ደግሞም አለ። ተነሥታችሁ ሂዱ፥ የአርኖንንም ሸለቆ ተሻገሩ፤ እነሆ፥ አሞራዊውን የሐሴቦንን ንጉሥ ሴዎንን ምድሩንም በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼሃለሁ፤ እርስዋን በመውረስ ጀምር፥ ከእርሱም ጋር ተዋጋ።,ወይእዜኒ ተንሥኡ ወገዐዙ አንትሙ ወተዐደውዎ ለቈላተ አርኖን ናሁ አግባእክዎ ውስተ እዴከ ለሴዎን ንጉሠ ሔሴቦን አሞርያዊ ወለምድሩ ወምልካ ወተዋረሳ ወአኀዞሙ ወተቃተሎሙ ።,"Rise ye up, take your journey, and pass over the river Arnon: behold, I have given into thine hand Sihon the Amorite, king of Heshbon, and his land: begin to possess it, and contend with him in battle." +ከሰማይ በታች ባሉ አሕዛብ ሁሉ ላይ ማስደንገጥህንና ማስፈራትህን እሰድድ ዘንድ ዛሬ እጀምራለሁ፤ ወሬህን በሰሙ ጊዜ በፊትህ ይንቀጠቀጣሉ፥ ድንጋጤም ይይዛቸዋል።,ወበዛቲ ዕለት አቅድም አምጽኦ ላዕለ ኵሉ አሕዛብ እለ ሀለዉ መትሕተ ሰማይ ከመ ይፍርሁከ ወይርዐዱ እምኔከ ወይደንግፁ እምከመ ሰምዑ ስመከ ወትእኅዞሙ ፍርሀት እምቅድመ ገጽከ ።,"This day will I begin to put the dread of thee and the fear of thee upon the nations that are under the whole heaven, who shall hear report of thee, and shall tremble, and be in anguish because of thee." +ከቅዴሞትም ምድረ በዳ የሰላምን ቃል ይነግሩት ዘንድ ወደ ሐሴቦን ንጉሥ ወደ ሴዎን እንዲህ ብዬ መልእክተኞችን ላክሁ። በአገርህ ላይ ልለፍ፤,ወፈነውከ ተናብልተ እምነ ገዳም ዘቄድሞት ኀበ ሴዎን ንጉሠ ሔሴቦን በቃለ ሰላም እንዘ ትብል ፤,"And I sent messengers out of the wilderness of Kedemoth unto Sihon king of Heshbon with words of peace, saying," +በአው��� ጎዳና እሄዳለሁ፥ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አልተላለፍም።,እኅልፍአ እንተአ ምድርከ ወፍኖተ አሐውር ኢእትገሐስ ኢለየማን ወኢለፀጋም ።,"Let me pass through thy land: I will go along by the high way, I will neither turn unto the right hand nor to the left." +የምበላውን ምግብ በገንዘብ ሽጥልኝ፥ የምጠጣውንም ውኃ በገንዘብ ስጠኝ፤ በሴይር የተቀመጡ የዔሳው ልጆች በዔርም የተቀመጡ ሞዓባውያን እንዳደረጉልኝ፥ አምላካችን እግዚአብሔር ወደሚሰጠን ምድር ዮርዳኖስን እስክሻገር ድረስ ብቻ በእግሬ ልለፍ።,እክለኒ በወርቅየ ትሁበኒ ወእሴሰይ ወማየኒ በወርቅየ ትሁበኒ ወእሰቲ ወዳእሙ እኅልፍ በእግርየ ፤,"Thou shalt sell me meat for money, that I may eat; and give me water for money, that I may drink: only I will pass through on my feet;" +የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎን ግን ያሳልፈን ዘንድ አልፈቀደም፤ እንደ ዛሬው ሁሉ በእጅህ አሳልፎ ይሰጠው ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር መንፈሱን አደንድኖታልና፥ ልቡንም አጽንቶታልና።,በከመ ገብሩ ሊተ ደቂቀ ዔሳው እለ ይነብሩ ውስተ ሴይር ወሞኣባውያንኒ እለ ይነብሩ ውስተ አሮየር እስከ ተዐደውክዎ ለዮርዳንስ ውስተ ምድር እንተ ወሀበነአ እግዚአብሔርአ አምላክነአ ።,"(As the children of Esau which dwell in Seir, and the Moabites which dwell in Ar, did unto me;) until I shall pass over Jordan into the land which the LORD our God giveth us." +እግዚአብሔርም። ሴዎንንና ምድሩን በእጅህ አሳልፌ መስጠት፥ እነሆ፥ ጀመርሁ፤ ምድሩን ትገዛት ዘንድ መውረስ ጀምር አለኝ።,ወአበየ ሴዎን ንጉሠ ሔሴቦን አኅልፎተነ እንተ ኀቤሁ እስመ አጽንዐ እግዚአብሔር አምላክነ መንፈሶ ወአእከዮ በልቡ ከመ ይግባእ ውስተ እዴነ በይእቲ ዕለት ።,"But Sihon king of Heshbon would not let us pass by him: for the LORD thy God hardened his spirit, and made his heart obstinate, that he might deliver him into thy hand, as appeareth this day." +ሴዎንም ሕዝቡም ሁሉ ሊጋጠሙን ወደ ያሀጽ ወጡ።,ወይቤለኒ እግዚአብሔር ናሁ አኀዝኩ አግብኦ ውስተ እዴከ በቅድመ ገጽከ ለሴዎን ንጉሠ ሔሴቦን አሞርያዊ ወምድሮሂ ወአኀዝ ተወረሳ ምድሮ ርስተ ።,"And the LORD said unto me, Behold, I have begun to give Sihon and his land before thee: begin to possess, that thou mayest inherit his land." +አምላካችንም እግዚአብሔር እርሱን አሳልፎ ሰጠን፤ እርሱንም ልጆቹንም ሕዝቡንም ሁሉ መታን።,ወወፅአ ሴዎን ወተቀበለነ ውእቱ ወኵሉ ሕዝቡ ከመ ይትቃተለነ በኤያስ ።,"Then Sihon came out against us, he and all his people, to fight at Jahaz." +በዚያን ጊዜም ከተሞቹን ሁሉ ወሰድን የተቀመጡባቸውንም ሰዎች ሁሉ ሴቶችንም ሕፃናቶችንም አጠፋን፤ አንዳችም አላስቀረንም፥,ወአግብኦ እግዚአብሔር አምላክነ ውስተ እደዊነ ወቀተልናሁ ሎቱ ወለኵሉ ደቂቁ ወለኵሉ ሕዝቡ ።,"And the LORD our God delivered him before us; and we smote him, and his sons, and all his people." +ከብቶቻቸውንና ከከተሞቻቸው ያገኘነውን ብዝበዛ ለራሳችን ወሰድን እንጂ።,ወነሣእነ ኵሎ አህጉሪሁ በውእቶን መዋዕል ወአጥፋእናሆን ለኵሉ አህጉሪሁ ወአንስቲያሆሙኒ ወደቂቆሙኒ ወአልቦ ዘአትረፍነ ነፋጺተ እምኔሆሙ ፤,"And we took all his cities at that time, and utterly destroyed the men, and the women, and the little ones, of every city, we left none to remain:" +በአርኖን ቈላ አጠገብ ካለችው ከአሮዔር ከሸለቆውም ውስጥ ካለችው ከተማ ጀምረን እስከ ገለዓድ ድረስ ማናቸይቱም ከተማ አልጠነከረችብንም፤ አምላካችን እግዚአብሔር ሁሉን አሳልፎ ሰጠን።,ዘእንበለ እንስሳሆሙ ዘማህረክነ ለነ ወበርበርነ አህጉሮሙ ዘነሣእነ ፤,"Only the cattle we took for a prey unto ourselves, and the spoil of the cities which we took." +ዳሩ ግን አምላካችን እግዚአብሔር ወደ ከለከለን ሁሉ፥ ወደ አሞን ልጆች ምድር በያቦቅም ወንዝ አጠገብ ወዳለው ስፍራ ሁሉ በተራራማውም አገር ወዳሉት ከተሞች አልደረስንም።,እምነ አሮኤር እንተ ማዕዶተ ፈለገ አርኖን ወሀገረኒ እንተ ሀለወት ውስተ ቈላት እስከ ደብረ ገላአድ ወአልቦ ሀገረ እንተ አምሰጠተነ እስመ ኵሎ አህጉረ አግብአ እግዚአብሔር አምላክነ ውስተ እደዊነ ።,"From Aroer, which is by the brink of the river of Arnon, and from the city that is by the river, even unto Gilead, there was not one city too strong for us: the LORD our God delivered all unto us:" +በአቢብ ወር አምላክህ እግዚአብሔር በሌሊት ከግብፅ ስላወጣህ የአቢብን ወር ጠብቅ፥ የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ፋሲካ አድርግበት።,ወዕቀብ ወርኀ ኒሳን ወግበር ፋሲካሁ ለእግዚአብሔር አምላክከ እስመ በወርኀ ኒሳን ወፃእከ እምነ ምድረ ግብጽ ሌሊተ ።,"Observe the month of Abib, and keep the passover unto the LORD thy God: for in the month of Abib the LORD thy God brought thee forth out of Egypt by night." +አምላክህ እግዚአብሔር በዚያ ስሙ ይጠራበት ዘንድ በመረጠው ስፍራ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ከበግና ከላም መንጋ ፋሲካ ሠዋ።,ወትጠብኅ ፋሲካሁ ለእግዚአብሔር አምላክከ አባግዐ ወአልህምተ በውስተ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ ።,"Thou shalt therefore sacrifice the passover unto the LORD thy God, of the flock and the herd, in the place which the LORD shall choose to place his name there." +የቦካውን እንጀራ ከእርሱ ጋር አትብላ፤ ከግብፅ አገር በችኰላ ስለ ወጣህ ከግብፅ አገር የወጣህበትን ቀን በዕድሜህ ሁሉ ታስብ ዘንድ የመከራን እንጀራ፥ ቂጣ እንጀራ፥ ሰባት ቀን ከእርሱ ጋር ብላ።,ወኢትብላዕ ምስሌሁ ብሑአ ፤ ሰቡዐ መዋዕለ ናእተ ብላዕ ምስሌሁ ኅብስተ ሕማም እስመ በጕጉእ ወፃእክሙ እምነ ግብጽ ከመ ትዘከሩ ዕለተ ወፃእክሙ እምነ ምድረ ግብጽ በኵሉ መዋዕለ ሕይወትክሙ ።,"Thou shalt eat no leavened bread with it; seven days shalt thou eat unleavened bread therewith, even the bread of affliction; for thou camest forth out of the land of Egypt in haste: that thou mayest remember the day when thou camest forth out of the land of Egypt all the days of thy life." +ሰባት ቀንም በአገርህ ሁሉ እርሾ አይታይም፤ በመጀመሪያው ቀን ማታ ከሠዋኸው ሥጋ እስከ ነገ ድረስ ምንም አይደር።,ወኢያስተርኢ ብሑእ በኵሉ ደወልከ ሰቡዐ ዕለተ ወኢይቢት እምውስተ ውእቱ ሥጋ ዘጠባኅከ ሰርከ በቀዳሚት ዕለት ለነግህ ።,"And there shall be no leavened bread seen with thee in all thy coast seven days; neither shall there any thing of the flesh, which thou sacrificedst the first day at even, remain all night until the morning." +አምላክህ እግዚአብሔር ከሰጠህ ከአገርህ ደጆች በማንኛይቱም ፋሲካን ትሠዋ ዘንድ አይገባህም።,ወኢትክል ጠቢኆቶ ለፋሲካ ወኢበውስተ አሐቲ እምነ አህጉሪከ ዘወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"Thou mayest not sacrifice the passover within any of thy gates, which the LORD thy God giveth thee:" +ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ስሙ ይጠራበት ዘንድ በመረጠው በዚያ ስፍራ ከግብፅ በወጣህበት ወራት፥ ፀሐይ ሲገባ፥ ማታ ፋሲካን ሠዋ።,እንበለ ውስተ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ በህየ ትጠብኅ ፋሲካ ሰርከ ጊዜ ተዐርብ ፀሓይ በውእቱ ጊዜ ዘወፃእከ እምነ ግብጽ ።,"But at the place which the LORD thy God shall choose to place his name in, there thou shalt sacrifice the passover at even, at the going down of the sun, at the season that thou camest forth out of Egypt." +አምላክህ እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ ታበስለዋለህ፥ ትበላውማለህ፤ በነጋውም ተነሥተህ ወደ ድንኳንህ ትሄዳለህ።,ወታበስል ወትጠብስ ወትበልዕ በውእቱ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ወትገብእ በነግህ ወተአቱ ውስተ አብያቲከ ።,"And thou shalt roast and eat it in the place which the LORD thy God shall choose: and thou shalt turn in the morning, and go unto thy tents." +ስድስት ቀን ቂጣ እንጀራ ብላ፤ በሰባተኛውም ቀን ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ጉባኤ ይሁን፤ ሥራን ሁሉ አታድርግበት።,ሰዱሰ ዕለተ ብላዕ ናእተ ወሳብዕትሰ ዕለት እንተ አስተውፅኦ ይእቲ ዘበዓሉ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወኢትግበር ባቲ ኵሎ ግብረ እንበለ ዘይትገበር ለነፍስ ።,Six days thou shalt eat unleavened bread: and on the seventh day shall be a solemn assembly to the LORD thy God: thou shalt do no work therein. +ሰባት ሳምንትም ትቈጥራለህ፤ መከሩን ማጨድ ከምትጀምርበት ቀን ጀምሮ ሰባት ሳምንት መቍጠር ትጀምራለህ።,ወይትኌለቍ ለከ ሰብዑ ሰናብት እምዘ አኀዝከ ትዕፅድ አመ ማእረር ወትእኅዝ ትኈልቍ ሰብዑ ሰንበተ ።,Seven weeks shalt thou number unto thee: begin to number the seven weeks from such time as thou beginnest to put the sickle to the corn. +አምላክህ እግዚአብሔር በባረከህ መጠን በፈቃድህ የምታቀርበውን አምጥተህ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የሰባቱ ሱባዔ በዓል ታደርጋለህ።,ወትገብር በዓለ ሰናብት ለእግዚአብሔር አምላክከ በአምጣነ ትክል እዴከ ዘትሁብ ወበአምጣነ ባረከከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"And thou shalt keep the feast of weeks unto the LORD thy God with a tribute of a freewill offering of thine hand, which thou shalt give unto the LORD thy God, according as the LORD thy God hath blessed thee:" +አንተ፥ ወንድ ልጅህና ሴት ልጅህ፥ ወንድ ባሪያህና ሴት ባሪያህ፥ በአገርህም ደጅ ውስጥ ያለው ሌዋዊ፥ በመካከልህም ያሉት መጻተኛና ድሀ አደግ መበለትም አምላክህ እግዚአብሔር በዚያ ስሙ ይጠራበት ዘንድ በሚመርጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበላችሁ።,ወትትፌሣሕ በቅድመ አምላክከ አንተ ወደቂቅከ ወወለትከ ወገብርከ ወአመትከ ወሌዋዊ ዘውስተ ሀገርከ ወግዩር ወእጓለ ማውታ ወእቤር እንተ ኀቤክሙ ወእንተ ውስተ ውእቱ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ ።,"And thou shalt rejoice before the LORD thy God, thou, and thy son, and thy daughter, and thy manservant, and thy maidservant, and the Levite that is within thy gates, and the stranger, and the fatherless, and the widow, that are among you, in the place which the LORD thy God hath chosen to place his name there." +አንተም በግብፅ ባሪያ እንደ ነበርህ አስብ፤ ይህንንም ሥርዓት ጠብቅ፥ አድርገውም።,ወተዘከር ከመ ገብር አንተ በምድረ ግብጽ ወዕቀብ ወግበር ኵሎ ዘንተ ትእዛዞ ።,And thou shalt remember that thou wast a bondman in Egypt: and thou shalt observe and do these statutes. +ከአውድማህና ከመጥመቂያህ ፍሬህን በሰበሰብህ ጊዜ የዳስ በዓል ሰባትን ቀን ትጠብቃለህ።,ወትገብር ለከ በዓለ መጸለት ሰቡዐ ዕለተ ሶበ አስተጋባእከ እክለከ እምውስተ አውደ ምክያድከ ወእምውስተ ምክያደ ወይንከ ።,"Thou shalt observe the feast of tabernacles seven days, after that thou hast gathered in thy corn and thy wine:" +አንተም፥ ወንድ ልጅህና ሴት ልጅህ፥ ወንድ ባሪያህና ሴት ባሪያህ፥ በአገርህም ደጅ ውስጥ ያለ ሌዋዊና መጻተኛ፥ ድሀ አደግና መበለትም በበዓል ደስ ይበላችሁ።,ወተፈሣሕ በበዓልከ ወወልድከኒ ወወለትከኒ ወገብርከኒ ወአመትከ ወሌዋዊ ወግዩር ወእጓለ ማውታ ወእቤር እንተ ሀለወት ውስተ ሀገርከ ።,"And thou shalt rejoice in thy feast, thou, and thy son, and thy daughter, and thy manservant, and thy maidservant, and the Levite, the stranger, and the fatherless, and the widow, that are within thy gates." +አምላክህ እግዚአብሔር በፍሬህ ሁሉ በእጅህም ሥራ ሁሉ ይባርክሃልና እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ሰባት ቀን በዓል ታደርጋለህ፤ አንተም ፈጽሞ ደስ ይልሃል።,ሰቡዐ ዕለተ ትገብር በዓለ እግዚአብሔር አምላክከ በውስተ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ እምውስተ ኵሉ እክልከ ወእምውስተ ኵሉ ግብረ እዴከ ወተፈሣሕ ።,"Seven days shalt thou keep a solemn feast unto the LORD thy God in the place which the LORD shall choose: because the LORD thy God shall bless thee in all thine increase, and in all the works of thine hands, therefore thou shalt surely rejoice." +በዓመት ሦስት ጊዜ፥ በቂጣ በዓል፥ በሰባቱ ሱባዔም በዓል፥ በዳስም በዓል ወንዶችህ ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት እርሱ በመረጠው ስፍራ ይታዩ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ባዶ እጃቸውን አይታዩ።,ሠለስተ ዘመነ ለዓመት ወያስተርኢ ኵሉ ተባዕትከ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ��ውስተ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ በበዓለ ሕገ ሃሌሉያ ወበበዓለ ሰንበት ወበበዓለ መጸለት ወኢትምጻእ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ዕራቅከ ።,"Three times in a year shall all thy males appear before the LORD thy God in the place which he shall choose; in the feast of unleavened bread, and in the feast of weeks, and in the feast of tabernacles: and they shall not appear before the LORD empty:" +አምላክህ እግዚአብሔር በረከት እንደ ሰጠህ መጠን እያንዳንዱ ሰው እንደ ችሎታው ይስጥ።,አሐዱ አሐዱ በአምጣነ ኀይለ እዴክሙ ወበአምጣነ በረከቱ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ እንተ ወሀበክሙ ታምጽኡ ።,"Every man shall give as he is able, according to the blessing of the LORD thy God which he hath given thee." +አምላክህ እግዚአብሔር በሚሰጥህ በአገርህ ደጅ ሁሉ በየነገዶችህ ፈራጆችንና አለቆችን ሹም፤ ለሕዝቡም ቅን ፍርድ ይፍረዱ።,ወሢሙ ለክሙ ፈታሕተ ወጸሐፍተ መባእ በኵሉ አህጉሪክሙ ዘወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ በበነገድክሙ ወይኰንንዎ ለሕዝብ ኵነኔ ጽድቅ ።,"Judges and officers shalt thou make thee in all thy gates, which the LORD thy God giveth thee, throughout thy tribes: and they shall judge the people with just judgment." +ፍርድን አታጣምም፤ ፊት አይተህም አታድላ፤ ጉቦ የጥበበኞችን ዓይን ያሳውራልና፥ የጻድቃንንም ቃል ያጣምማልና ጉቦ አትቀበል።,ወኢያድልዉ ለገጽ ወኢይንሥኡ ሕልያነ እስመ ሕልያን ያዐውሮሙ ለጠቢባን ወያሴስሎ ለቃለ ጽድቅ ።,"Thou shalt not wrest judgment; thou shalt not respect persons, neither take a gift: for a gift doth blind the eyes of the wise, and pervert the words of the righteous." +በሕይወት ትኖር ዘንድ፥ አምላክህ እግዚአብሔርም የሚሰጥህን ምድር ትወርስ ዘንድ እውነተኛውን ፍርድ ተከተል።,ዘይጸድቅኒ በጽድቁ ለይትሉ ከመ ትሕየዉ ወትባኡ ትትዋረሱ ምድረ እንተ ይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"That which is altogether just shalt thou follow, that thou mayest live, and inherit the land which the LORD thy God giveth thee." +ለአንተ በምትሠራው በአምላክህ በእግዚአብሔር መሠዊያ አጠገብ ከማናቸውም ዛፍ የማምለኪያ ዐፀድ አድርገህ አትትከል።,ወኢትትክል ለከ ኦመ ዘያመልኩ እምውስተ ኵሉ ዕፅ ኀበ ምሥዋዑ ለእግዚአብሔር አምላክከ ።,"Thou shalt not plant thee a grove of any trees near unto the altar of the LORD thy God, which thou shalt make thee." +አምላክህ እግዚአብሔርም የሚጠላውን ሐውልት ለአንተ አታቁም።,ወኢትግበር ምስለ ዘጸልአ እግዚአብሔር አምላክከ ።,Neither shalt thou set thee up any image; which the LORD thy God hateth. +በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነውና ነውር ወይም ክፉ ነገር ያለበትን በሬ ወይም በግ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር አትሠዋ።,ወኢትሡዑ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ላህመ አው በግዐ ዘቦቱ ነውረ ላዕሌሁ ኵሉ ነገር እኩይ ፤ ርኩስ ውእቱ በኀበ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"Thou shalt not sacrifice unto the LORD thy God any bullock, or sheep, wherein is blemish, or any evilfavouredness: for that is an abomination unto the LORD thy God." +አምላክህ እግዚአብሔር ከሰጠህ ከአገርህ ደጆች በማንኛይቱም ውስጥ ወንድ ወይም ሴት ቢሆን ቃል ኪዳኑን በማፍረስ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ክፋት የሠራ ቢገኝ፥,ወለእመኒ ተረክበ በውስተ አሐቲ እምነ አህጉሪከ ዘወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ብእሲ አው ብእሲት ዘይገብር እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ እለ ተዐወሩ ሕጎ ፤,"If there be found among you, within any of thy gates which the LORD thy God giveth thee, man or woman, that hath wrought wickedness in the sight of the LORD thy God, in transgressing his covenant," +ሄዶም ሌሎች አማልክትን ያመለከ፥ እኔ ላላዘዝኋቸው ለፀሐይና ለጨረቃ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ የሰገደ ቢገኝ፥,ወሖሩ ወአምለኩ ባዕደ አማልክተ ወሰገዱ ሎሙ ለፀሐይ አው ለወርኅ አው እምውስተ ሰርጕሃ ለሰማይ ዘኢአዘዘከ ፤,"And hath gone and served other gods, and worshipped them, either the sun, or moon, or any of the host of heaven, which I have not commanded;" +ቢያወሩልህም ���ትሰማም፥ ያንን ፈጽመህ መርምር፤ እነሆም፥ እውነት ቢሆን፥ በእስራኤልም መካከል እንዲህ ያለ ርኵሰት እንደ ተሠራ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥,ወእምከመ ሰማዕከ ተሐትት ጥቀ ወለእመ እሙነ ኮነ ዝንቱ ነገር ወኮነ ዝንቱ ርኩስ በውስተ እስራኤል ፤,"And it be told thee, and thou hast heard of it, and enquired diligently, and, behold, it be true, and the thing certain, that such abomination is wrought in Israel:" +ይህን ክፉ ነገር የሠሩትን ያን ወንድ ወይም ያችን ሴት ወደ በርህ ታመጣቸዋለህ፥ እስኪሞቱም ድረስ በድንጋይ ትወግራቸዋለህ።,ወታወጽኦ ለውእቱ ብእሲ ወእመኒ ብእሲት ይእቲ ወይወግርዎሙ በእብን ወይቅትልዎሙ ።,"Then shalt thou bring forth that man or that woman, which have committed that wicked thing, unto thy gates, even that man or that woman, and shalt stone them with stones, till they die." +በሁለት ወይም በሦስት ምስክሮች አፍ ሞት የሚገባው ይገደል፤ በአንድ ምስክር አፍ አይገደል።,በክልኤቱ ሰማዕት ወሠለስቱ ሰማዕት ይመውቱ እለ ይመውቱ ወኢይመውቱ በአሐዱ ስምዕ ።,"At the mouth of two witnesses, or three witnesses, shall he that is worthy of death be put to death; but at the mouth of one witness he shall not be put to death." +እርሱን ለመግደል በመጀመሪያ የምስክሮች እጅ በኋላም የሕዝቡ ሁሉ እጅ ትሁንበት፤ እንዲሁም ክፋቱን ከመካከልህ አስወግድ።,ወእደዊሆሙ ለውእቶሙ ሰማዕት ይቀድማ ቀቲሎቶሙ ወእምድኅሬሆሙ እደወ ኵሉ ሕዝብ ወታወፅእ እኩየ እምኔክሙ ።,"The hands of the witnesses shall be first upon him to put him to death, and afterward the hands of all the people. So thou shalt put the evil away from among you." +በደምና በደም፥ በፍርድና በፍርድ፥ በመቍሰልና በመቍሰል መካከል በአገርህ ደጅ ውስጥ ሰዎች ስለሚከራከሩበት ክርክር የሚሳንህ የፍርድ ነገር ቢነሣ፥ አንተ ተነሥተህ አምላክህ እግዚአብሔር ወደ መረጠው ስፍራ ትወጣለህ፤,ወለእመቦ ዘተስእነከ ቃል በውስተ ፍትሕ ዘማእከለ ደም ወደም ወማእከለ ንጹሕ ለአንጽሖ ወማእከለ ላኳ ወላኳ ቃለ ፍትሕ በውስተ አህጉሪክሙ ትትነሣእ ወተዐርግ ውስተ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ ።,"If there arise a matter too hard for thee in judgment, between blood and blood, between plea and plea, and between stroke and stroke, being matters of controversy within thy gates: then shalt thou arise, and get thee up into the place which the LORD thy God shall choose;" +ወደ ሌዋውያን ካህናት በዚያም ዘመን ወደ ተሾመው ፈራጅ መጥተህ ትጠይቃለህ፤ እነርሱም የፍርዱን ነገር ይነግሩሃል።,ወተሐውር ኀበ ካህናት ሌዋውያን ወኀበ መኳንንት እለ ሀለዉ በውእቶን መዋዕል ወትሴአል ወያየድዑከ ፍትሐ ።,"And thou shalt come unto the priests the Levites, and unto the judge that shall be in those days, and enquire; and they shall shew thee the sentence of judgment:" +እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ የነገሩህን የፍርድ ነገር ታደርጋለህ፤ እንዳስተማሩህም ታደርግ ዘንድ ጠብቅ።,ወትገብር በከመ ቃል ዘነገሩከ በውእቱ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር ይሰመይ ስሙ በህየ ወዕቀብ ኵሎ ከመ ትግበር ዘመሀሩከ ሕጎ ።,"And thou shalt do according to the sentence, which they of that place which the LORD shall choose shall shew thee; and thou shalt observe to do according to all that they inform thee:" +እንዳስተማሩህም ሕግ፥ እንደ ነገሩህም ፍርድ አድርግ፤ ከነገሩህ ፍርድ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል።,ወበከመ ፍትሑ ዘነገሩከ ግበር ወኢትትገሐስ እምነ ቃል ዘነገሩከ ኢለየማን ወኢለፀጋም ።,"According to the sentence of the law which they shall teach thee, and according to the judgment which they shall tell thee, thou shalt do: thou shalt not decline from the sentence which they shall shew thee, to the right hand, nor to the left." +ማናቸውም ሰው ቢኰራ፥ በዚያም አምላክህን እግዚአብሔርን ለማገልገል የሚቆመውን ካህኑን ወይም ፈራጁን ለመስማት ባይወድድ፥ ያ ሰው ይሙት፥ ከእስራኤልም ዘንድ ክፋትን አስወግድ፤,ወዝክቱሰ ብእሲ ዘገብረ በትዕቢት ከመ ኢይትአዘዝ ለካህን ዘይቀውም ወይገብር በስሙ ለእግዚአብሔር አምላክከ አው ለመኰንን ዘሀለወ በውእቶን መዋዕል ለይሙት ውእቱ ብእሲ ወአሰስሉ እኩየ እምነ እስራኤል ።,"And the man that will do presumptuously, and will not hearken unto the priest that standeth to minister there before the LORD thy God, or unto the judge, even that man shall die: and thou shalt put away the evil from Israel." +ሕዝቡም ሁሉ ሰምቶ ይፈራል፥ ከዚያም ወዲያ አይኰራም።,ወኵሉ ሕዝብ ሰሚዖ ይፍራህ ወኢይድግም እንከ አብሶ ።,"And all the people shall hear, and fear, and do no more presumptuously." +አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ፥ በወረስሃትም ጊዜ፥ በተቀመጥህባትም ጊዜ። በዙሪያዬ እንዳሉት አሕዛብ ሁሉ በላዬ ንጉሥ አነግሣለሁ ስትል፥,ወለእመኒ ቦእከ ውስተ ምድር እንተ ይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ መክፈልተከ ወተወረስካሃ ወነበርከ ውስቴታ ወትቤ እሠይም ሊተ መልአከ ከመ ኵሉ አሕዛብ እለ አውድየ ፤,"When thou art come unto the land which the LORD thy God giveth thee, and shalt possess it, and shalt dwell therein, and shalt say, I will set a king over me, like as all the nations that are about me;" +አምላክህ እግዚአብሔር የመረጠውን በላይህ ታነግሣለህ፤ ከወንድሞችህ መካከል የሆነውን በአንተ ላይ ንጉሥ ታነግሣለህ፤ ወንድምህ ያልሆነውን ከሌላ ወገን ሰው በላይህ ንጉሥ ታደርግ ዘንድ አይገባህም።,ወትሠይም ለከ መልአከ ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ እምውስተ አኀዊከ ወኢትክል ሠይመ ለከ ብእሴ ነኪረ እስመ ኢኮነ እኁከ ፤,"Thou shalt in any wise set him king over thee, whom the LORD thy God shall choose: one from among thy brethren shalt thou set king over thee: thou mayest not set a stranger over thee, which is not thy brother." +ነገር ግን ለእርሱ ፈረሶችን አያበዛም፤ እግዚአብሔር። በዚያ መንገድ ደግማችሁ አትመለሱም ብሎአችኋልና ፈረሶችን ለማብዛት ሕዝቡን ወደ ግብፅ አይመልስም።,ከመ ኢያብዝኅ ሎቱ አፍራሰ ወከመ ኢያግብኦ ለሕዝብ ውስተ ግብጽ እስመ እግዚአብሔር ይቤ ኢትድግም እንከ ገቢኦታ ለይእቲ ፍኖት ።,"But he shall not multiply horses to himself, nor cause the people to return to Egypt, to the end that he should multiply horses: forasmuch as the LORD hath said unto you, Ye shall henceforth return no more that way." +ልቡም እንዳይስት ሚስቶችን ለእርሱ አያበዛም፤ ወርቅና ብርም ለእርሱ እጅግ አያበዛም።,ወኢያብዝኅ ሎቱ አንስተ ወኢይሚጥ ልቦ ወኢያብዝኅ ሎቱ ወርቀ ወብሩረ ጥቀ ።,"Neither shall he multiply wives to himself, that his heart turn not away: neither shall he greatly multiply to himself silver and gold." +በመንግሥቱም ዙፋን በተቀመጠ ጊዜ ከሌዋውያን ካህናት ወስዶ ይህን ሕግ ለራሱ በመጽሐፍ ይጻፍ።,ወሶበ ነበረ ውስተ ምኵናኑ ለይጽሐፍ ሎቱ ዘንተ ዳግመ ኦሪተ ውስተ መጽሐፍ እምኀበ ካህናት ወሌዋውያን ።,"And it shall be, when he sitteth upon the throne of his kingdom, that he shall write him a copy of this law in a book out of that which is before the priests the Levites:" +አምላኩን እግዚአብሔርን መፍራት ይማር ዘንድ፥ የዚህን ሕግ ቃል ሁሉ ይህችንም ሥርዓት ጠብቆ ያደርግ ዘንድ፥ ልቡ በወንድሞቹ ላይ እንዳይኰራ ከትእዛዙም ቀኝና ግራ እንዳይል፥ እርሱም ልጆቹም በእስራኤል ልጆች መካከል ረጅም ዘመን ይነግሡ ዘንድ መጽሐፉ ከእርሱ ጋር ይኑር፥ ዕድሜውንም ሁሉ ያንብበው።,ወይንቦር ኀቤሁ ወያንብብ ቦቱ በኵሉ መዋዕለ ሕይወቱ ከመ ይትመሀር ፍኖቶ ለእግዚአብሔር አምላኩ ወይዕቀብ ኵሎ ትእዛዞ ወይግበር ኵነኔሁ ፤,"And it shall be with him, and he shall read therein all the days of his life: that he may learn to fear the LORD his God, to keep all the words of this law and these statutes, to do them:" +ተመልሰን በባሳን መንገድ ወጣን፥ የባሳን ንጉሥ ዐግም ሕዝቡም ሁሉ በኤድራይ ሊዋጉን ወጡ።,ወተመየጥነ ወዐረግነ ውስተ ፍኖተ ባሳን ወወፅአ አግ ንጉሠ ባሳን ተቀበለነ ውእቱ ወኵሉ ሕዝቡ ውስተ አድራይን ከመ ይትቃተለነ ።,"Then we turned, and went up the way to Bashan: and Og the king of Bashan came out against us, he and all his people, to battle at Edrei." +እግዚአብሔርም። እርሱንና ሕዝቡን ሁሉ ምድሩንም በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼአለሁና አትፍራው፤ በሐሴቦን ይኖር በነበረው በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን ላይ እንዳደረግህ በእርሱም ታደርግበታለህ አለኝ።,ወይቤለኒ እግዚአብሔር ኢትፍርሆ እስመ ውስተ እዴከ ኣገብኦ ወለኵሉ ሕዝቡ ወለኵሉ ምድሩ ወትገብሮ ከመ ገበርካሁ ለሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ዘይነብር ውስተ ሔሴቦን ።,"And the LORD said unto me, Fear him not: for I will deliver him, and all his people, and his land, into thy hand; and thou shalt do unto him as thou didst unto Sihon king of the Amorites, which dwelt at Heshbon." +አምላካችን እግዚአብሔርም ደግሞ የባሳንን ንጉሥ ዐግን ሕዝቡንም ሁሉ በእጃችን አሳልፎ ሰጠን፤ እኛም መታነው፤ አንድ ሰው እንኳ አምልጦ አልቀረለትም።,ወአግብኦ እግዚአብሔር አምላክነ ውስተ እዴነ ለአግ ንጉሠ ባሳን ወለኵሉ ሕዝቡ ወቀተልናሁ እስከ ኢያትረፍነ እምኔሁ ዘርአ ።,"So the LORD our God delivered into our hands Og also, the king of Bashan, and all his people: and we smote him until none was left to him remaining." +በዚያን ጊዜም ከተሞቹን ሁሉ ወሰድን፤ አንድም ያልወሰድነው የለም፤ በባሳን ያለውን የዐግን መንግሥት፥ የአርጎብን አገር ሁሉ፥ ስድሳ ከተሞችን ወሰድን።,ወአስተጋባእነ ኵሎ አህጉሪሁ በውእቶን መዋዕል ወአልቦቱ ሀገረ እንተ ኢነሣእነ እምኔሆሙ ፤ ፷አህጉር ኵሉ ዘአድያማ ለአርጎብ ዘመንግሥቱ ለአግ በባሳን ።,"And we took all his cities at that time, there was not a city which we took not from them, threescore cities, all the region of Argob, the kingdom of Og in Bashan." +በቅጥር ካልተመሸጉት ከእጅግ ብዙ ከተሞች ሌላ፥ እነዚህ ከተሞች ሁሉ ቁመቱ ረጅም በሆነ ቅጥር በመዝጊያና በመወርወሪያም የተመሸጉ ነበሩ።,ወኵሎን አህጉር እለ ቦንቱ ጥቅመ ወነዋኃት አረፋቲሆን ወቦንቱ ዴዳተ ወመናስግተ ዘእንበለ አህጉረ ፌሬዜዎን እለ ብዙኃት እማንቱ ጥቀ ።,"All these cities were fenced with high walls, gates, and bars; beside unwalled towns a great many." +በሐሴቦንም ንጉሥ በሴዎን እንዳደረግን ፈጽሞ አጠፋናቸው፤ ከተሞቹን ሁሉ ከወንዶችና ከሴቶች ከሕፃናቶችም ጋር አጠፋናቸው።,ወሠረውናሆሙ በከመ ገበርነ በሴዎን ንጉሠ ሔሴቦን ወአጥፋእነ ኵሎ አህጉረ ኅቡረ ወአንስቲያሆሙኒ ወደቂቆሙኒ እስከ ኢያትረፍነ ነፋጺተ ፤,"And we utterly destroyed them, as we did unto Sihon king of Heshbon, utterly destroying the men, women, and children, of every city." +ከብቶቹን ሁሉ የከተሞቹንም ምርኮ ለእኛ በዘበዝን።,ወኵሎ እንስሳሆሙ ወምህርካ ዘበርበርነ እምነ አህጉሪሆሙ ።,"But all the cattle, and the spoil of the cities, we took for a prey to ourselves." +በዚያም ዘመን ከአርኖን ሸለቆ ጀምሮ እስከ አርሞንዔም ተራራ ድረስ ምድሪቱን በዮርዳኖስ ማዶ ከነበሩ ከሁለቱ ከአሞራውያን ነገሥታት እጅ ወሰድን፤,ወነሣእነ ምደሮሙ በውእቶን መዋዕል እምውስተ እደዊሆሙ ለክልኤቱ ነገሥተ አሞሬዎን እለ ሀለዉ ማዕዶተ ዮርዳንስ እምፈለገ አርኖን ዘይብሉ ወእስከ አኤርሞን ፤,"And we took at that time out of the hand of the two kings of the Amorites the land that was on this side Jordan, from the river of Arnon unto mount Hermon;" +ሲዶናውያን አርሞንዔምን ሢርዮን ብለው ይጠሩታል፥ አሞራውያንም ሳኔር ብለው ይጠሩታል።,ዘይብልዎ ሰብአ ፊንቄስ አኤርሞን ወስንዮርስ ወአሞሬዎን ይብልዎ ሳኒር ።,(Which Hermon the Sidonians call Sirion; and the Amorites call it Shenir;) +በሜዳውም ያሉትን ከተሞች ሁሉ፥ ገለዓድንም ሁሉ፥ በባሳንም ያሉትን የዐግን መንግሥት ከተሞች እስከ ሰልካና እስከ ኤድራይ ድረስ ባሳንን ሁሉ ወሰድን።,ኵሉ አህጉር ዘመንግሥተ አስሚሶር ወኵሉ ዘገላአድ ወኵሉ ዘባሳን እስከ ኤልከድ ወኤድራይን ሀገረ መንግሥቱ ለአግ በባሳን ፤,"All the cities of the plain, and all Gilead, and all Bashan, unto Salchah and Edrei, cities of the kingdom of Og in Bashan." +ከራፋይም ወገን የባሳን ንጉሥ ዐግ ብቻውን ቀርቶ ነበር፤ እነሆ፥ አልጋው የብረት አልጋ ነበረ፤ እርሱ በአሞን ልጆች አገር በነበረባት አለ፤ ርዝመቱ ዘጠኝ ክንድ ወርዱም አራት ክንድ በሰው ክንድ ልክ ነበረ።,እንተ አትረፉ ረፋይን ወናሁ ዐራቱ ዐራተ ኀፂን ወናሁ ሀለወት ውስተ ጽንፎሙ ለደቂቀ ዐሞን ትስዕ በእመት ኑኃ ወርብዕ በእመት ግድማ በእመተ ብእሲ ።,"For only Og king of Bashan remained of the remnant of giants; behold, his bedstead was a bedstead of iron; is it not in Rabbath of the children of Ammon? nine cubits was the length thereof, and four cubits the breadth of it, after the cubit of a man." +ይህችንም ምድር በዚያን ዘመን ወረስን፤ በአርኖንም ሸለቆ አጠገብ ካለችው ከአሮዔር ጀምሮ የገለዓድን ተራራማ አገር እኩሌታ ከተሞቹንም ለሮቤልና ለጋድ ነገድ ሰጠኋቸው።,ወበርበርናሃ ለይእቲ ምድር በውእቶን መዋዕል እምአሮኤር እንተ ውስተ ማዕዶተ ፈለገ አርኖን ወመንፈቃ ለደብረ ገላአድ ወአህጉሪሁኒ ወሀብክዎሙ ለሮቤል ወለጋድ ።,"And this land, which we possessed at that time, from Aroer, which is by the river Arnon, and half mount Gilead, and the cities thereof, gave I unto the Reubenites and to the Gadites." +ከገለዓድም የቀረውን የዐግንም መንግሥት ባሳንን ሁሉ፥ የአርጎብንም ምድር ሁሉ ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ሰጠሁ፤ ያችም ባሳን ሁሉ የራፋይም አገር ተብላ ተቈጠረች።,ወዘተርፈ እምነ ገላአድ ወኵሎ ባሳን መንግሥቶ ለአግ ወሀብክዎሙ ለመንፈቀ ነገዱ ለምናሴ ወኵሎ አድያሚሃ ለአርጎብ ኵሎ ዘንተ ባሳን ዘይትኌለቍ ውስተ ምድረ ረፋይን ።,"And the rest of Gilead, and all Bashan, being the kingdom of Og, gave I unto the half tribe of Manasseh; all the region of Argob, with all Bashan, which was called the land of giants." +የምናሴ ልጅ ኢያዕር እስከ ጌሹራውያንና እስከ ማዕካታውያን ዳርቻ ድረስ የአርጎብን ምድር ሁሉ ወሰደ፤ ይህችንም የባሳንን ምድር እስከ ዛሬ ድረስ በስሙ የኢያዕር መንደሮች ብሎ ጠራ።,ወእያእር ወልደ ምናሴ ነሥአ ኵሎ አድያሚሃ ለአርጎብ እስከ ደወለ ገርጋሲ ወመካጢ ፤ ሰመዮን በስሙ ለባሳን አውታይ እያእር እእስከ ዛቲ ዕለት ።,"Jair the son of Manasseh took all the country of Argob unto the coasts of Geshuri and Maachathi; and called them after his own name, Bashanhavothjair, unto this day." +ለማኪርም ገልዓድን ሰጠሁት።,ወለማኪር ወሀብክዎ ገላአድ ።,And I gave Gilead unto Machir. +ለሮቤል ነገድና ለጋድም ነገድ ከገለዓድ ጀምሮ እስከ አርኖን ሸለቆ ድረስ የሸለቆውን እኩሌታ ዳርቻውንም፥ እስከ አሞን ልጆች ዳርቻ እስከ ያቦቅ ወንዝ ድረስ፥,ወለሮቤል ወለጋድ ወሀብክዎሙ እምነ ምድረ ገላአድ እስከ ፈለገ አርኖን ዘማእከለ ፈለገ አድባር ወእስከ ኢያቦቅ ፈለገ አድባር ለደቂቀ ዐሞን ።,"And unto the Reubenites and unto the Gadites I gave from Gilead even unto the river Arnon half the valley, and the border even unto the river Jabbok, which is the border of the children of Ammon;" +ከኪኔሬት እስከ ዓረባ ባሕር እርሱም የጨው ባሕር ድረስ ከፈስጋ ተራራ በታች ወደ ምሥራቅ ያለውን ዓረባ ዮርዳኖስንም ዳሩንም ሰጠኋቸው።,ወአራባ ወዮርዳንስ ወሰኖሙ ለመከናራ ወእስከ ባሕረ አራባ ባሕረ አሊቄ እምአሴዶን ዘፈስጋ ጽባሒሁ ።,"The plain also, and Jordan, and the coast thereof, from Chinnereth even unto the sea of the plain, even the salt sea, under Ashdothpisgah eastward." +በዚያም ዘመን እንዲህ ብዬ አዘዝኋችሁ። አምላካችሁ እግዚአብሔር ይህችን ምድር ርስት አድርጎ ሰጥቶአችኋል፤ መሣሪያችሁን ይዛችሁ እናንተ አርበኞች ሁሉ በወንድሞቻችሁ በእስራኤል ልጆች ፊት ትሻገራላችሁ።,ወአዘዝኩክሙ በውእቶን መዋዕል ወእቤለክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወሀበክሙዋ ለዛቲ ምድር መክፊልተክሙ ከመ ትሑሩ ቅድመ አኀዊክሙ ምስለ ንዋየ ሐቅልክሙ ቅድሜሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ኵሉ ኀያል ።,"And I commanded you at that time, saying, The LORD your God hath given you this land to possess it: ye shall pass over armed before your brethren the children of Israel, all that are meet for the war." +ነገር ግን እጅግ ከብ���ች እንዳሉአችሁ አውቃለሁና ሴቶቻችሁና ልጆቻችሁ ከብቶቻችሁም በሰጠኋችሁ ከተሞች ይቀመጣሉ፤,ዘእንበለ አንስትያክሙ ወደቂቅክሙ ወአአምር ከመሂ ብዙኀ እንስሳ ብክሙ ወይነብር ባሕቱ ውስተ አህጉሪክሙ ዘወሀብኩክሙ ፤,"But your wives, and your little ones, and your cattle, (for I know that ye have much cattle,) shall abide in your cities which I have given you;" +ይኸውም እግዚአብሔር እናንተን እንዳሳረፈ፥ ወንድሞቻችሁን እስኪያሳርፍ ድረስ እነርሱም ደግሞ በዮርዳኖስ ማዶ አምላካችሁ እግዚአብሔር የሚሰጣቸውን ምድር እስኪወርሱ ድረስ ነው፤ ከዚያም በኋላ እናንተ ሁሉ ወደ ሰጠኋችሁ ርስት ትመለሳላችሁ።,እስከ አመ ያዐርፎሙ እግዚአብሔር አምላክነ ለአኀዊክሙ ከማክሙ ወይወርሱ እሙንቱሂ ምድረ እንተ ይሁቦሙ እግዚአብሔር አምላክነ በማዕዶተ ዮርዳንስ ወእምዝ ትገብኡ ኵልክሙ ውስተ ርስትክሙ ዘወሀብኩክሙ ።,"Until the LORD have given rest unto your brethren, as well as unto you, and until they also possess the land which the LORD your God hath given them beyond Jordan: and then shall ye return every man unto his possession, which I have given you." +በዚያም ጊዜ ኢያሱን። አምላካችሁ እግዚአብሔር በእነዚህ በሁለቱ ነገሥት ያደረገውን ሁሉ ዓይኖችህ አይተዋል፤ እንዲሁ በምታልፍባቸው መንግሥታት ሁሉ ላይ እግዚአብሔር ያደርጋል።,ወአዘዝክዎ ለኢየሱስኒ በውእቶን መዋዕል ወእቤሎ ርእያ አዕይንቲክሙ ኵሎ ዘገብረ እግዚአብሔር ለእሉ ክልኤቱ ነገሥት ከማሁ ይገብር እግዚአብሔር በኵሉ መንግሥት ኀበ ተሐውር አንተ ህየ ።,"And I commanded Joshua at that time, saying, Thine eyes have seen all that the LORD your God hath done unto these two kings: so shall the LORD do unto all the kingdoms whither thou passest." +አምላካችሁ እግዚአብሔር እርሱ ስለ እናንተ ይዋጋልና አትፍራቸውም ብዬ አዘዝሁት።,ወኢትፍርሁ እምኔሆሙ እስመ እግዚአብሔር ይፀብኦሙ ለክሙ ።,Ye shall not fear them: for the LORD your God he shall fight for you. +በዚያም ዘመን እኔ ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብዬ ለመንሁ።,ወሰአልክዎ ለእግዚአብሔር በውእቶን መዋዕል ወእቤሎ ፤,"And I besought the LORD at that time, saying," +ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ታላቅነትህን የጸናችውንም እጅህን ለእኔ ለባሪያህ ማሳየት ጀምረሃል፤ በሰማይና በምድርም እንደ ሥራህ እንደ ኃይልህም ይሠራ ዘንድ የሚችል አምላክ ማን ነው?,እግዚኦ እግዚአብሔር አንተ አኀዝከ ታርእዮ ለገብርከ ጽንዐከ ወኀይለከ ወጽንዐ እዴከ ወልዕልና መዝራዕትከ ወመኑ ውእቱ አምላክ በሰማይ ወበምድር ዘይገብር በከመ ገበርከ አንተ ።,"O Lord GOD, thou hast begun to shew thy servant thy greatness, and thy mighty hand: for what God is there in heaven or in earth, that can do according to thy works, and according to thy might?" +እኔ ልሻገር በዮርዳኖስም ማዶ ያለችውን መልካሚቱን ምድር ያንም መልካሙን ተራራማውን አገር ሊባኖስንም ልይ።,አብሐኒ እዕዱ ወእርአያ ለይእቲ ምድር ቡርክት ይእቲ እንተ ሀለወት ማዕዶተ ዮርዳንስ ወውእቱ ደብር ቡሩክ ወአንጢሊባኖን ።,"I pray thee, let me go over, and see the good land that is beyond Jordan, that goodly mountain, and Lebanon." +እግዚአብሔር ግን በእናንተ ምክንያት ተቈጣኝ አልሰማኝምም፤ እግዚአብሔርም አለኝ። ይበቃሃል፤ በዚህ ነገር ደግመህ አትናገረኝ።,ወተጸመመኒ እግዚአብሔር ወኢሰምዐኒ ወይቤለኒ እግዚአብሔር ኮነከ አከለከ ወኢትድግም እንከ ተናግሮ ዘንተ ቃለ ።,"But the LORD was wroth with me for your sakes, and would not hear me: and the LORD said unto me, Let it suffice thee; speak no more unto me of this matter." +ይህን ዮርዳኖስን አትሻገርምና ወደ ፈስጋ ራስ ውጣ፤ ዓይንህንም ወደ ምዕራብ ወደ ሰሜንም ወደ ደቡብም ወደ ምሥራቅም አንሥተህ በዓይንህ ተመልከት።,ዕረግ ውስተ ርእስ ዘውቅሮ ወነጽር በአዕይንቲከ መንገለ ባሕር ወመስዕ ወአዜብ ወሠረቅ ወርኢ በአዕይንቲከ እስመ ኢተዐድዎ ለዝንቱ ዮርዳንስ ።,"Get thee up into the top of Pisgah, and lift up thine eyes westward, and northward, and southward, and eastward, and behold it with thine eyes: for thou shalt not go over this Jordan." +ኢያሱ በዚህ ሕዝብ ፊት ይሻገራልና፥ አንተም የምታያትን ምድር እርሱ ያወርሳቸዋልና ኢያሱን እዘዘው፥ አደፋፍረውም፥ አጽናውም።,ወአዝዞ ለኢያሱ ወአጽንዖ ኪያሁ እስመ ውእቱ የዐዱ ቅድሜሁ ለዝንቱ ሕዝብየ ወውእቱ ያወርሶሙ ምድረ እንተ ርኢከ ።,"But charge Joshua, and encourage him, and strengthen him: for he shall go over before this people, and he shall cause them to inherit the land which thou shalt see." +በቤተፌጎርም ፊት ለፊት በሸለቆው ውስጥ ተቀመጥን።,ወነበርነ ውስተ ወግር ኀበ ቤተ ፌጎር ።,So we abode in the valley over against Bethpeor. +እግዚአብሔር በኮሬብ ካደረገው ቃል ኪዳን ሌላ በሞዓብ ምድር ከእስራኤል ልጆች ጋር ያደርገው ዘንድ ሙሴን ያዘዘው የቃል ኪዳኑ ቃሎች እነዚህ ናቸው።,ወጸውዖሙ ሙሴ ለኵሉ ደቂቀ እስራኤል ወይቤሎሙ ለሊክሙ ርኢክሙ ኵሎ ዘገብረ እግዚአብሔር ለክሙ በምድረ ግብጽ ላዕለ ፈርዖን ወላዕለ መገብቱ ወላዕለ ኵሉ ምድሩ ፤,"These are the words of the covenant, which the LORD commanded Moses to make with the children of Israel in the land of Moab, beside the covenant which he made with them in Horeb." +ሙሴም የእስራኤልን ልጆች ሁሉ ጠርቶ አላቸው። እግዚአብሔር በፊታችሁ በግብፅ ምድር በፈርዖንና በባሪያዎቹ ሁሉ በምድሩም ሁሉ ያደረገውን ሁሉ፥,ዐበይተ መቅሠፍተ ዘርእያ አዕይንቲከ ወዝክቱ ተአምር ወመድምም ዐበይት ወእድ ጽንዕት ወመዝራዕት ልዑል ።,"And Moses called unto all Israel, and said unto them, Ye have seen all that the LORD did before your eyes in the land of Egypt unto Pharaoh, and unto all his servants, and unto all his land;" +ዓይኖቻችሁ ያዩአቸውን ታላላቆች ፈተናዎች፥ ታላላቆች ተአምራትና ድንቆች፥ አይታችኋል፤,ወኢወሀበክሙ እግዚአብሔር ልበ ታእምሩ ወዐይነ ትርአዩ ወእዝነ ከመ ትስምዑ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"The great temptations which thine eyes have seen, the signs, and those great miracles:" +እግዚአብሔር ግን አስተዋይ ልብ፥ የሚያዩ ዓይኖች፥ የሚሰሙም ጆሮች እስከ ዛሬ ድረስ አልሰጣችሁም።,ወወሰደክሙ ፵ዓመተ ውስተ ገዳም አልባሲክሙ ኢበልየ ወአሣእኒክሙኒ ኢበልየ እምውስተ እገሪክሙ ፤,"Yet the LORD hath not given you an heart to perceive, and eyes to see, and ears to hear, unto this day." +አርባ ዓመት በምድረ በዳ መራኋችሁ፤ ልብሳችሁም አላረጀባችሁም፥ ጫማችሁም በእግራችሁ ላይ አላረጀም።,እንዘ እክለ ኢትበልዑ ወወይነ ወሜሰ ኢትሰትዩ እስመ በጻሕክሙ ውስተ ዝንቱ መካን ከመ ታእምሩ ከመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"And I have led you forty years in the wilderness: your clothes are not waxen old upon you, and thy shoe is not waxen old upon thy foot." +እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቁ ዘንድ እንጀራ አልበላችሁም፥ የወይን ጠጅና የሚያሰክረውን መጠጥ አልጠጣችሁም።,ወወፅአ ሴዎን ንጉሠ ሔሴቦን ወአግ ንጉሠ ሞአብ ተቀበሉክሙ ይትቃተሉክሙ ወቀተልናሆሙ ።,"Ye have not eaten bread, neither have ye drunk wine or strong drink: that ye might know that I am the LORD your God." +ወደዚህም ስፍራ በመጣችሁ ጊዜ የሐሴቦን ንጉሥ ሴዎን የባሳንም ንጉስ ዐግ ሊወጉን ወጡብን፥ እኛም መታናቸው፤,ወነሣእነ ምድሮሙ ወወሀብክዎሙ ይእተ ምድረ ለሮቤል ወለጋድ ወመንፈቀ ነገደ ምናሴ ።,"And when ye came unto this place, Sihon the king of Heshbon, and Og the king of Bashan, came out against us unto battle, and we smote them:" +ምድራቸውንም ወስደን ለሮቤልና ለጋድ ለምናሴም ነገድ እኵሌታ ርስት አድርገን ሰጠናቸው።,ወዕቀቡ ከመ ትግበሩ ኵሎ ነገረ ዝንቱ ኪዳን ከመ ታእምሩ ኵሎ ዘትገብሩ ።,"And we took their land, and gave it for an inheritance unto the Reubenites, and to the Gadites, and to the half tribe of Manasseh." +ስለዚህ በምታደርጉት ሁሉ ትከናወኑ ዘንድ የዚህን ቃል ኪዳን ቃሎች ጠብቁ አድርጉም።,ወናሁ ቆምክሙ አንትሙ ኵልክሙ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ዐበ���ተ ነገድክሙ ወሊቃናቲክሙ ወመኳንንቲክሙ ወጸሐፍትክሙ ወኵሉ ተባዕተ እስራኤል ፤,"Keep therefore the words of this covenant, and do them, that ye may prosper in all that ye do." +ሁላችሁ፥ አለቆቻችሁም ነገዶቻችሁም ሽማግሌዎቻችሁም ሹማምቶቻችሁም፥ የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ልጆቻችሁም ሴቶቻችሁም በሰፈራችሁም ያለ እንጨትህን የሚቈርጥ ውኃህንም የሚቀዳ መጻተኛ፥ ዛሬ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት ቆማችኋል፤,ወአንስትያክሙ ወውሉድክሙ ወግዩር ዘሀለወ ማእከለ ትዕይንቲክሙ እምሐጣበ ዕፅክሙ እስከ ሐዋሬ ማይክሙ ፤,"Ye stand this day all of you before the LORD your God; your captains of your tribes, your elders, and your officers, with all the men of Israel," +ይኸውም ዛሬ ለእርሱ ሕዝብ አድርጎ ያስነሣህ ዘንድ፥ እርሱም ለአንተ እንደ ተናገረ ለአባቶችህም ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም እንደ ማለ አምላክ ይሆንልህ ዘንድ፥ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ዛሬ በሚያደርገው ቃል ኪዳን ትገባ ዘንድና የአምላክህን የእግዚአብሔርን መሐላ ትሰማ ዘንድ ነው።,ከመ ትስምዑ ኪዳኖ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ወመርገሞ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ዘተካየደ ምስሌክሙ ዮም ፤,"Your little ones, your wives, and thy stranger that is in thy camp, from the hewer of thy wood unto the drawer of thy water:" +እኔም ይህን ቃል ኪዳንና ይህን መሐላ የማደርገው ከእናንተ ጋር ብቻ አይደለም፤,ከመ ይረሲከ ሕዝበ ሎቱ ወውእቱኒ ከመ ይኩንከ አምላክከ በከመ መሐለ ለአበዊከ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ ።,"That thou shouldest enter into covenant with the LORD thy God, and into his oath, which the LORD thy God maketh with thee this day:" +ነገር ግን ዛሬ በአምላካችን በእግዚአብሔር ፊት ከእኛ ጋር በዚህ ከሚቆም ሰው ጋር፥ ዛሬም ከእኛ ጋር በዚህ ከሌለ ሰው ጋር ነው እንጂ፤,ወአኮ ለክሙ ለባሕቲትክሙ ዘኣቀውም አነ ዘንተ ኪዳነ ወዘንተ መርገመ ፤,"That he may establish thee to day for a people unto himself, and that he may be unto thee a God, as he hath said unto thee, and as he hath sworn unto thy fathers, to Abraham, to Isaac, and to Jacob." +ነገር ግን እኛ በግብፅ ምድር እንደ ተቀመጥን በመካከላቸውም ባለፋችሁባቸው አሕዛብ መካከል እንዳለፍን አውቃችኋልና፥,አላ ለእለሂ ሀለዉ ዝየ ዮም ምስሌክሙ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወለእለሂ ኢሀለዉ ዝየ ምስሌክሙ ዮም ።,Neither with you only do I make this covenant and this oath; +ርኩስነታቸውንም በእነርሱም ዘንድ የነበሩትን የእንጨትና የድንጋይ የብርና የወርቅም ጣዖቶቻቸውን አይታችኋልና፥,እስመ ለሊክሙ ታአምሩ ከመ ነበርነ ውስተ ግብጽ ወዘከመ ኀለፍነ እንተ ማእከሎሙ ለእልክቱ አሕዛብ ወተዐደውናሆሙ ።,"But with him that standeth here with us this day before the LORD our God, and also with him that is not here with us this day:" +ሄዶ የእነዚያን አሕዛብ አማልክት ያመልክ ዘንድ ከአምላኩ ከእግዚአብሔር ልቡን ዛሬ የሚያስት ወንድ ወይም ሴት ወይም ወገን ወይም ነገድ አይኑርባችሁ፤ ሐሞትና እሬትም የሚያበቅል ሥር አይሁንባችሁ።,ወርኢክሙ ርኵሶሙ ወአማልክቲሆሙ ዕፅ ወእብን ወብሩር ወወርቅ ዘገብሩ ለሊሆሙ ።,(For ye know how we have dwelt in the land of Egypt; and how we came through the nations which ye passed by; +የዚህንም እርግማን ቃሎች የሰማ ሰው። ምንም እንኳ በልቤ ደንዳንነት ብሄድ፥ ለጥማቴም ስካር ብጨምር፥ ሰላም ይሆንልኛል ብሎ ሰውነቱን በልቡ የሚባርክ ቢኖር፥,ኢይኩን እምኔክሙ ኢብእሲ ወኢብእሲት ወኢሕዝብ ወኢነገድ ወኢመኑሂ ዘያኀድግ ልቦ እምነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወየሐውር ያምልኮሙ ለእልክቱ አማልክተ አሕዛብ ወኢይኩን እምኔክሙ ሥርው እኪት እንተ ትበቍል ወትፈሪ ሕምዘ ወምረተ ።,"And ye have seen their abominations, and their idols, wood and stone, silver and gold, which were among them:)" +የእግዚአብሔር ቍጣ ቅንዓቱም በዚያ ሰው ላይ ይጤሳል እንጂ እግዚአብሔር ይቅርታ አያደርግለትም፤ በዚ��ም መጽሐፍ የተጻፈው እርግማን ሁሉ በላዩ ይኖራል፥ እግዚአብሔርም ስሙን ከሰማይ በታች ይደመስሰዋል።,ወሰሚዐክሙ ቃለ ዝንቱ መርገም ዘይቤ በልቡ ይሰሪ ሊተ እስመ በእበደ ልብየ ገበርኩ ወሖርኩ ከመ ኢያዐሪ መዊተ መአብሰ ምስለ ዘኢአበሰ ፤,"Lest there should be among you man, or woman, or family, or tribe, whose heart turneth away this day from the LORD our God, to go and serve the gods of these nations; lest there should be among you a root that beareth gall and wormwood;" +እግዚአብሔርም በዚህ ሕግ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው እንደ ቃል ኪዳኑ እርግማን ሁሉ ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ ለጥፋት ይለየዋል።,ኢይፈቅድ እግዚአብሔር ከመ ይሣሀሎ አላ በጊዜሃ መዐቱ ለእግዚአብሔር ወቀንኡ ለያውዕዮ ለውእቱ ብእሲ ወለይታለዎ ኵሉ ዝንቱ መርገም ዘዝንቱ ኪዳን ዘጽሑፍ ውስተ ዝንቱ መጽሐፈ ሕግ ወለይስዐር እግዚአብሔር ስሞ እምነ ታሕተ ሰማይ ።,"And it come to pass, when he heareth the words of this curse, that he bless himself in his heart, saying, I shall have peace, though I walk in the imagination of mine heart, to add drunkenness to thirst:" +ከዚያም በኋላ የሚነሣ ትውልድ ከእናንተም በኋላ የሚሆኑ ልጆቻችሁ ከሩቅ አገርም የሚመጣ እንግዳ፥ የዚህን አገር መቅሠፍት፥ እግዚአብሔርም በእርስዋ ያደረገውን ሥቃይዋን፥,ወለያግብኦ እግዚአብሔር ውስተ እኪት ወለይፍልጦ እምነ ኵሉ ደቂቀ እስራኤል በኵሉ ዝንቱ መርገም ዘዝንቱ ኪዳን ዘጽሑፍ ውስተ ዝንቱ መጽሐፈ ሕግ ።,"The LORD will not spare him, but then the anger of the LORD and his jealousy shall smoke against that man, and all the curses that are written in this book shall lie upon him, and the LORD shall blot out his name from under heaven." +ምድርም በሁለንተናዋ ዲንና ጨው መቃጠልም እንደ ሆነባት፥ እንዳትዘራም እንዳታበቅልም፥ ማናቸውም ሣርና ልምላሜም እንዳይወጣባት፥ እግዚአብሔር በቍጣውና በመዓቱ እንደ ገለባበጣቸው እንደ ሰዶምና ገሞራ እንደ አዳማና እንደ ሲባዮ እንደ ሆነች ባዩ ጊዜ፥,ወይብሉ ደኃሪ ትውልድ ደቂቅክሙ እለ ይትነሥኡ እምድኅሬክሙ ወነኪርኒ ዘይመጽእ እምርኁቅ ብሔር ወይሬእዩ መቅሠፍታ ለይእቲ ምድር ወደዌሃ ዘፈነወ እግዚአብሔር ላዕሌሃ ፤,"And the LORD shall separate him unto evil out of all the tribes of Israel, according to all the curses of the covenant that are written in this book of the law:" +አሕዛብ ሁሉ። እግዚአብሔር በዚህች ምድር ስለ ምን እንደዚህ አደረገ? ይህስ የቍጣው ታላቅ መቅሠፍት ምንድር ነው? ይላሉ።,ትይ ወፄው ይነድድ ውስተ ኵላ ይእቲ ምድር ወኢትዘራእ ወኢትበቍል ወኢይወፅእ ውስቴታ ኵሉ ኀመልሚል በከመ ተገፍትአ ሶዶም ወጎሞራ ወአዳማ ወሴቦይም እለ ገፍትኦን እግዚአብሔር በመዐቱ ።,"So that the generation to come of your children that shall rise up after you, and the stranger that shall come from a far land, shall say, when they see the plagues of that land, and the sicknesses which the LORD hath laid upon it;" +ሰዎችም እንዲህ ይላሉ። የአባቶቻቸው አምላክ እግዚአብሔር ከግብፅ ምድር ባወጣቸው ጊዜ ከእነርሱ ጋር ያደረገውን ቃል ኪዳን ስለተዉ፥,ወይብሉ ኵሉ አሕዛብ ለምንት ከመዝ ገብራ እግዚአብሔር ለዛቲ ምድር ወምንት ውእቱ መንሱቱ ለዝንቱ መዐት ዐቢይ ።,"And that the whole land thereof is brimstone, and salt, and burning, that it is not sown, nor beareth, nor any grass groweth therein, like the overthrow of Sodom, and Gomorrah, Admah, and Zeboim, which the LORD overthrew in his anger, and in his wrath:" +ሄደውም የማያውቋቸውንና ያልታዘዙትን ሌሎችን አማልክት ስላመለኩና ስለ ሰገዱላቸው፥,ወይብሉ እስመ ኀደጉ ኪዳኖ ለእግዚአብሔር አምላከ አበዊሆሙ ዘተካየደ ምስለ አበዊሆሙ አመ አውፅኦሙ እምነ ምድረ ግብጽ ።,"Even all nations shall say, Wherefore hath the LORD done thus unto this land? what meaneth the heat of this great anger?" +ስለዚህ በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን መርገም ሁሉ ያወርድባት ዘንድ የእግዚአብሔር ቍጣ በዚህች ምድር ነደደ፤,ወሖሩ ወአምለኩ ባዕደ አማልክተ ወሰገዱ ሎሙ ለዘኢያአምሩ ���ለዘ ኢይበቍዖሙ ።,"Then men shall say, Because they have forsaken the covenant of the LORD God of their fathers, which he made with them when he brought them forth out of the land of Egypt:" +ዛሬም እንዳሉ እግዚአብሔር በቍጣና በመቅሠፍት በታላቅም መዓት ከምድራቸው ነቀላቸው፥ ወደ ሌላም ምድር ጣላቸው።,ወተምዐ መዐተ እግዚአብሔር ላዕለ ዛቲ ምድር ወአምጽአ ላዕሌሃ ኵሎ መርገመ ዘጽሑፍ ውስተ ዝንቱ መጽሐፈ ሕግ ።,"For they went and served other gods, and worshipped them, gods whom they knew not, and whom he had not given unto them:" +ምሥጢሩ ለአምላካችን ለእግዚአብሔር ነው፤ የተገለጠው ግን የዚህን ሕግ ቃሎች ሁሉ እናደርግ ዘንድ ለእኛ ለዘላለምም ለልጆቻችን ነው።,ወአስዐሮሙ እግዚአብሔር እምነ ገጸ ምድሮሙ በመዐት ወበመንሱት ወበመቅሠፍት ዐቢይ ከመ ይእዜ ፤,"And the anger of the LORD was kindled against this land, to bring upon it all the curses that are written in this book:" +በየሰባቱ ዓመት መጨረሻ የዕዳ ምሕረት ታደርጋለህ።,ወበሳብዕ ዓም ትገብር ኅድገተ ።,At the end of every seven years thou shalt make a release. +ለምሕረቱም የሚገባ ወግ ይህ ነው፤ አበዳሪ ሁሉ ለባልንጀራው ያበደረውን ይተዋል፤ የእግዚአብሔር ይቅርታ ታውጆአልና ያበደረውን ከባልንጀራው ወይም ከወንድሙ አይሻ።,ወከመዝ ውእቱ ትእዛዛ ለኅድገት ዘይትኀደግ ኵሎ ንዋየከ ዘይፈድየከ ካልእከ ወእኁከ ኢትትፈደይ እስመ ኅድገት ተሰምየት ለእግዚአብሔር አምላክከ ።,"And this is the manner of the release: Every creditor that lendeth ought unto his neighbour shall release it; he shall not exact it of his neighbour, or of his brother; because it is called the LORD'S release." +ከእንግዳ ላይ ያበደርኸውን መፈለግ ትችላለህ፤ በወንድምህ ላይ ያለውን ሁሉ ግን እጅህ ይተወዋል።,ወዘኀቤከ ነኪር ትትፈደይ ኵሎ ዘብከ ኀቤሁ ወለእኁከሰ ኅድገተ ትገብር ዘይፈድየከ ።,Of a foreigner thou mayest exact it again: but that which is thine with thy brother thine hand shall release; +አምላክህም እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ ርስት አድርጎ በሰጠህ ምድር ላይ እግዚአብሔር በእውነት ይባርክሃልና አንተ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ቃል ፈጽመህ ብትሰማ፥ ታደርጋትም ዘንድ ዛሬ የማዝዝህን ይህችን ትእዛዝ ሁሉ ብትጠብቅ፥ በመካከልህ ድሀ አይኖርም።,እስመ አልቦ ነዳየ እምኔከ እስመ ባርኮ ይባርከከ እግዚአብሔር አምላክከ በውስተ ምድር እንተ ይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ መክፈልተከ ዘትወርስ ።,Save when there shall be no poor among you; for the LORD shall greatly bless thee in the land which the LORD thy God giveth thee for an inheritance to possess it: +አምላክህም እግዚአብሔር ተስፋ እንደ ሰጠህ ይባርክሃል፤ ለብዙ አሕዛብም ታበድራለህ፥ አንተ ግን አትበደርም፤ ብዙ አሕዛብንም ትገዛለህ፥ አንተን ግን አይገዙህም።,ወለእመሰ ሰሚዐ ሰማዕከ ቃለ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወዐቀብክሙ ወገበርክሙ ኵሎ ዘንተ ትእዛዞ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ፤,"Only if thou carefully hearken unto the voice of the LORD thy God, to observe to do all these commandments which I command thee this day." +አምላክህ እግዚአብሔር በሰጠህ በአገርህ ደጅ ውስጥ ከሚኖሩ ከወንድሞችህ አንዱ ቢደኸይ፥ ልብህን አታጽና፥ በድሀው ወንድምህ ላይ እጅህን አትጨብጥ።,እስመ ባረከከ እግዚአብሔር አምላክከ በከመ ይቤለከ ወትሌቅሕ ለአሕዛብ ብዙኅ ወአንተሰ ኢትትሌቃሕ ወትኴንኖሙ ለአሕዛብ ብዙኃን አንተ ወለከሰ ኢይኴንኑከ ።,"For the LORD thy God blesseth thee, as he promised thee: and thou shalt lend unto many nations, but thou shalt not borrow; and thou shalt reign over many nations, but they shall not reign over thee." +ነገር ግን እጅህን ለእርሱ ክፈት፥ የለመነህንም አስፈላጊውን ነገር አበድረው።,ወለእመቦ ዘተፀነሰ እምውስተ አኀዊከ በአሐቲ እምአህጉሪከ ዘወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ወኢትሚጥ ልበከ ወኢታጽንዕ እዴከ እምነ ውሂቦቱ ለእኁከ ።,"If there be among you a poor man of one of thy brethren within any of thy gates in thy land which the LORD thy God giveth thee, thou shalt not harden thine heart, nor shut thine hand from thy poor brother:" +ሰባተኛው ዓመት የዕዳ ምሕረት ዓመት ቀርቦአል ብለህ ክፉ አሳብ በልብህ እንዳታስብ፥ ለድሀውም ወንድምህ አንዳች የማትሰጥ እንዳትሆን፥ ዓይንህም በእርሱ ላይ ክፉ እንዳይሆን፥ እርሱም ወደ እግዚአብሔር በአንተ ላይ እንዳይጮህ፥ ኃጢአትም እንዳይሆንብህ ተጠንቀቅ።,ወፍታኅ ወአርኁ እዴከ ወሀቦ ለእኁከ ዘሰአለከ እምነ ዘሰአለከ ።,"But thou shalt open thine hand wide unto him, and shalt surely lend him sufficient for his need, in that which he wanteth." +እጅህን በምትጥልበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ስለዚህ በሥራህ ሁሉ ይባርክሃልና ፈጽመህ ስጠው፥ በሰጠኸውም ጊዜ በልብህ አትጸጸት።,ወዑቅ ርእሰከ ኢይኩንከ ቃለ ኀጢአት ውስተ ልብከ እንዘ ትብል ቅሩብ ውእቱ ዓመተ ኅድገት ዘሳብዕ ዓም ወኢይሁቦ ወያአኪ ላዕሌከ ዐይኖ እኁከ ወይጸርኅ ዲቤከ ኀበ እግዚአብሔር ወይከውን ኀጢአት ላዕሌከ ።,"Beware that there be not a thought in thy wicked heart, saying, The seventh year, the year of release, is at hand; and thine eye be evil against thy poor brother, and thou givest him nought; and he cry unto the LORD against thee, and it be sin unto thee." +ድሆች ከምድሪቱ ላይ አያልቁምና ስለዚህ እኔ። በአገርህ ውስጥ ላለው ድሀ ለተቸገረውም ወንድምህ እጅህን ትከፍታለህ ብዬ አዝዝሃለሁ።,አላ ውሂቦኒ ሀቦ ወለቅሖኒ ለቅሖ መጠነ ሰአለከ ወኢይተክዝከ ልብከ እንዘ ትሁቦ እስመ በበይነ ዝንቱ ይባርከከ እግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ምግባሪከ ወውስተ ኵሉ ዘወደይከ እዴከ ።,"Thou shalt surely give him, and thine heart shall not be grieved when thou givest unto him: because that for this thing the LORD thy God shall bless thee in all thy works, and in all that thou puttest thine hand unto." +አንተም ወንድምህን ዕብራዊውን ወይም ዕብራዊቱን ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግሉህ፤ በሰባተኛውም ዓመት ከአንተ ዘንድ አርነት አውጣው።,እስመ ኢይትኀጣእ ነዳይ ውስተ ምድር ወበበይነ ዝንቱ እኤዝዘከ አነ ዮም ትግበር ዘንተ ነገረ ወእቤለከ ከመ ትፍታኅ ወከመ ታርኁ እዴከ ለእኁከ ዘነዳይ ውእቱ ወለዘ ይስእለከሂ ዘቅሩብከ ዘውስተ ምድርከ ።,"For the poor shall never cease out of the land: therefore I command thee, saying, Thou shalt open thine hand wide unto thy brother, to thy poor, and to thy needy, in thy land." +ከአንተም ዘንድ አርነት ባወጣኸው ጊዜ ባዶውን አትስደደው፤,ወለእመኒ ተሠይጠ ኀቤከ እኁከ ዕብራዊ አው ዕብራዊት ስድስተ ዓመተ ይትቀነይ ለከ ወበሳድስ ዓም ትፌንዎ አግዒዘከ እምኀቤከ ።,"And if thy brother, an Hebrew man, or an Hebrew woman, be sold unto thee, and serve thee six years; then in the seventh year thou shalt let him go free from thee." +ነገር ግን ከመንጋህ፥ ከአውድማህም፥ ከወይንህም መጥመቂያ ትለግስለታለህ፤ አምላክህ እግዚአብሔር እንደ ባረከህ መጠን ትሰጠዋለህ።,ወኢትፌንዎ ዕራቆ ።,"And when thou sendest him out free from thee, thou shalt not let him go away empty:" +አንተም በግብፅ ምድር ባሪያ እንደ ነበርህ አምላክህም እግዚአብሔር እንዳዳነህ አስብ፤ ስለዚህ እኔ ዛሬ ይህን ነገር አዝዝሃለሁ።,ሥንቀ ታሠንቆ እምውስተ አባግዒከ ወእምውስተ እክልከ ወእምውስተ ምክያደ ወይንከ በአምጣነ ባረከከ እግዚአብሔር አምላክከ ትሁቦ ።,"Thou shalt furnish him liberally out of thy flock, and out of thy floor, and out of thy winepress: of that wherewith the LORD thy God hath blessed thee thou shalt give unto him." +እርሱ ግን አንተንና ቤትህን ስለወደደ፥ ከአንተም ጋር መልካም ስለ ሆነለት። ልወጣ አልወድድም ቢል፥,ወተዘከር ከመ ገብር አንተ በምድረ ግብጽ ወቤዘወከ እግዚአብሔር አምላክከ እምህየ ወበበይነ ዝንቱ እኤዝዘከ አነ ዘንተ ነገረ ።,"And thou shalt remember that thou wast a bondman in the land of Egypt, and the LORD thy God redeemed thee: therefore I command thee this thing to day." +አንተ ወስፌ ወስደህ በቤትህ በር ላይ ጆሮውን ትበሳዋለህ፥ ለዘላለምም ባሪያ ይሆንልሃል። ���ሴት ባሪያህ ደግሞ እንዲሁ ታደርጋለህ።,ወለእመሰ ይቤለከ ኢይወፅእ እምኀቤከ እስመ አፍቀረከ ወለቤትከኒ እስመ ኀየሰ ነቢር ኀቤከ ፤,"And it shall be, if he say unto thee, I will not go away from thee; because he loveth thee and thine house, because he is well with thee;" +እርሱንም አርነት ባወጣኸው ጊዜ የምንደኝነቱን ሥራ ሁለት እጥፍ አድርጎ ስድስት ዓመት አገልግሎሃልና አይክበድህ፤ አምላክህም እግዚአብሔር በምትሠራው ሁሉ ይባርክሃል።,ወትነሥእ መስፌ ወትሠቍሮ እዝኖ በኆኅት በውስተ መድረክ ወይኩንከ ገብረ ለዓለም ወለእመኒ አመትከ ከማሁ ክመ ትገብር ።,"Then thou shalt take an aul, and thrust it through his ear unto the door, and he shall be thy servant for ever. And also unto thy maidservant thou shalt do likewise." +ላምህና በግህ የወለዱትን ተባት የሆነውን በኵራት ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ትቀድሳለህ፤ በበሬህ በኵራት አትሥራበት፥ የበግህንም በኵራት አትሸልት።,ወኢይትዐጸብከ ፈንዎቶ አግዓዜ እምኀቤከ እስመ ዐስበ ዐሳብ ዘምድረ ተቀንየ ለከ ስድስተ ዓመተ ወይባርከከ እግዚአብሔር ኦምላክከ በኵሉ ዘገበርከ ።,"It shall not seem hard unto thee, when thou sendest him away free from thee; for he hath been worth a double hired servant to thee, in serving thee six years: and the LORD thy God shall bless thee in all that thou doest." +አምላክህ እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ አንተና ቤተ ሰብህ በየዓመቱ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ብሉአቸው።,ወኵሎ በኵረ ዘተወልደ እምውስተ አልህምቲከ ወእምውስተ አባግዒከ ተባዕቶ ትቄድስ ለእግዚአብሔር አምላክከ ፤ ኢትቅኒ በኵረ አልህምቲከ ወኢትቅርፅ በኵረ አባግዒከ ።,"All the firstling males that come of thy herd and of thy flock thou shalt sanctify unto the LORD thy God: thou shalt do no work with the firstling of thy bullock, nor shear the firstling of thy sheep." +ነውረኛ ወይም አንካሳ ወይም ዕውር ቢሆን፥ ወይም አንዳች ክፉ ነውር ቢኖረው፥ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር አትሠዋው።,በቅድመ እግዚአብሔር ብልዖ በበ ዓመት በውስተ መካን ኀበ ኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ አንተ ወቤትከ ።,"Thou shalt eat it before the LORD thy God year by year in the place which the LORD shall choose, thou and thy household." +በአገርህ ደጅ ውስጥ ትበላዋለህ፤ ንጹሕ ሰው ንጹሕም ያልሆነ ሚዳቋና ዋላ እንደሚበሉ ይበሉታል።,ወለእመሰ ቦቱ ነውረ እመኒ ዕውር ውእቱ አው ሐንካስ አው እምዘ ኮነ ነውር እኩይ ኢትሠውዖ ለእግዚአብሔር አምላክከ ።,"And if there be any blemish therein, as if it be lame, or blind, or have any ill blemish, thou shalt not sacrifice it unto the LORD thy God." +ነገር ግን ደሙን እንደ ውኃ በምድር ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው።,በሀገርከ ብልዖ ፤ ርኩስኒ ወንጹሕኒ ኅቡረ ይብልዕዎ ከመ ወይጠል አው ከመ ሀየል ።,"Thou shalt eat it within thy gates: the unclean and the clean person shall eat it alike, as the roebuck, and as the hart." +እናንተ የአምላካችሁ የእግዚአብሔር ልጆች ናችሁ፤ ለአምላክህ ለእግዚአብሔ አንተ ቅዱስ ሕዝብ ነህና፥ በምድርም ላይ ከሚኖሩ አሕዛብ ሁሉ ይልቅ ለእርሱ ለራሱ ሕዝብ ትሆንለት ዘንድ እግዚአብሔር አንተን መርጦአልና ስለ ሞተው ሰው አካላችሁን አትንጩ፥ በዓይኖቻችሁም መካከል ራሳችሁን አትላጩ።,ውሉደ ትከውኑ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ወኢትትላጸዩ ርእሰክሙ ዲበ ዘሞተ ።,"Ye are the children of the LORD your God: ye shall not cut yourselves, nor make any baldness between your eyes for the dead." +ርኩስን ነገር ሁሉ አትብላ። የምትበሉአቸው እንስሶች እነዚህ ናቸው፤ በሬ፥,እስመ ሕዝብ ቅዱስ አንተ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወኪያከ ኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ትኩኖ ሕዝቦ ለርእሱ እምውስተ ኵሉ አሕዛብ ዘውስተ ገጸ ምድር ።,"For thou art an holy people unto the LORD thy God, and the LORD hath chosen thee to be a peculiar people unto himself, above all the nations that are upon the earth." +በግ፥ ፍየል፥ ዋላ፥ ሚዳቋ፥ የበረሃ ፍየል፥ አጋዘን፥ አጭ፥ በራይሌ፥ ድኵላ።,ወኢትብልዑ ኵሎ ዘንተ ዘርኩስ ።,Thou shalt not eat any abominable thing. +ከእንስሶች ሰኮናው የተሰነጠቀውን፥ ጥፍሩም ከሁለት የተከፈለውን፥ የሚያመሰኳውንም እንስሳ ሁሉ ትበላለህ።,ወዝንቱ ውእቱ ዘትበልዑ እምውስተ እንስሳ ላህመ ወበግዐ እምውስተ አባግዕ ወሐርጌ እምውስተ አጣሊ ።,"These are the beasts which ye shall eat: the ox, the sheep, and the goat," +ነገር ግን ከሚያመሰኩ ወይም ሰኮናቸው ከተሰነጠቀ እነዚህን አትበሉም፤ ግመልን፥ ጥንቸልን፥ ሽኮኮን አትበሉም። ያመሰኳሉና፥ ነገር ግን ሰኮናቸው አልተሰነጠቀምና እነዚህ ለእናንተ ርኩሶች ናቸው።,ወሀየል ወወይጠል ወቶራ ወደስክን ወወዕላ ወኦሪጋ ወዘራት ።,"The hart, and the roebuck, and the fallow deer, and the wild goat, and the pygarg, and the wild ox, and the chamois." +እርያም፥ ሰኮናው ስለ ተሰነጠቀ ነገር ግን ስላላመሰኳ እርሱ ለእናንተ ርኩስ ነው፤ ሥጋውን አትብሉ፥ በድኑንም አትንኩ።,ወኵሉ እንስሳ ዘንፉቅ ሰኰናሁ ወንፉቅ ጽፍሩ ወክልኤቱ ጽፈሪሁ ወይትመሰኳዕ ዝንቱ ዘትበልዑ እምውስተ እንስሳ ።,"And every beast that parteth the hoof, and cleaveth the cleft into two claws, and cheweth the cud among the beasts, that ye shall eat." +በውኆች ውስጥ ከሚኖሩት ሁሉ የምትበሉአቸው እነዚህ ናቸው፤ ክንፍና ቅርፊት ያላቸውን ትበላላችሁ።,ወዝንቱ ዘኢትበልዑ እምውስተ ዘይትመሰኳዕ ወዘንፉቅ ሰኰናሁ ወዘክፉል ጽፈሪሁ ገመል ወዳሲጶዳ ወክሮግርሊዮን እስመ ይትመሰኳዕ ወኢኮነ ንፉቀ ጽፈሪሁ ርኩስ ውእቱ ዝንቱ ለክሙ ።,"Nevertheless these ye shall not eat of them that chew the cud, or of them that divide the cloven hoof; as the camel, and the hare, and the coney: for they chew the cud, but divide not the hoof; therefore they are unclean unto you." +ክንፍና ቅርፊትም የሌላቸውን አትበሉም፤ ለእናንተ ርኩስ ናቸው።,ወዝእብኒ እስመ ንፉቅ ሰኰናሁ ወክፉል ጽፈሪሁ ወተመስኵዖሰ ኢይትመሰኳዕ ርኩስ ውእቱ ዝንቱ ለክሙ እምውስተ ሥጋሆሙ ኢትብልዑ ወበድኖሙኒ ኢትግስሱ ።,"And the swine, because it divideth the hoof, yet cheweth not the cud, it is unclean unto you: ye shall not eat of their flesh, nor touch their dead carcase." +ንጹሕ የሆኑትን ወፎች ሁሉ ብሉ።,ወዝንቱ ዘትበልዑ ዘእምውስተ ማይ ኵሉ ዘቦቱ ክንፈ ወቅሣረ ብልዑ ።,These ye shall eat of all that are in the waters: all that have fins and scales shall ye eat: +ሊበሉ የማይገባቸው ግን እነዚህ ናቸው፤,ወኵሉ ዘአልቦቱ ክንፈ ወቅሣረ ኢትብልዑ ርኩስ ውእቱ ዝንቱ ለክሙ ።,And whatsoever hath not fins and scales ye may not eat; it is unclean unto you. +ንስር፥ ገዴ፥ ዓሣ አውጭ፥ ጭልፊት፥ ጭላት በየወገኑ፥,ወኵሎ ዖፈ ዘንጹሕ ብልዑ ።,Of all clean birds ye shall eat. +ቍራም ሁሉ በየወገኑ፥ ሰጎን፥,ወዝንቱ ዘኢትበልዑ እምኔሆሙ ንስር ወጊጳ ወኤሊዬጦን ፤,"But these are they of which ye shall not eat: the eagle, and the ossifrage, and the ospray," +ጠላቋ፥ ዝዪ፥ በቋል በየወገኑ፥ ጕጕት፥,ወግሪጳ ወሆባይ ወዘአምሳሊሁ ፤,"And the glede, and the kite, and the vulture after his kind," +ጋጋኖ፥ የውኃ ዶሮ፥ ይብራ፥ ጥምብ አንሣ አሞራ፥,ወቋዕ ወዘአምሳሊሁ ፤,"And every raven after his kind," +እርኩም፥ ሽመላ፥ ሳቢሳ በየወገኑ፥ ጅንጅላቴ ወፍ፥ የሌሊት ወፍ።,ወሰገኖ ወግለውቃ ወለሮን ፤,"And the owl, and the night hawk, and the cuckow, and the hawk after his kind," +የሚበርርም ተንቀሳቃሽ ሁሉ ለእናንተ ርኩስ ነው፤ አይበላም።,ወአሮድዮን ወቀቀኖን ወኢብን ፤,"The little owl, and the great owl, and the swan," +ንጹሕ የሆኑትን ወፎች ሁሉ ብሉ።,ወቀጠራቅጤን ወጕዛ ወዘአምሳሊሁ ወሄጶጳ ወጉጋ ፤,"And the pelican, and the gier eagle, and the cormorant," +አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ሕዝብ ነህና የበከተውን ሁሉ አትብላ፤ ይበላው ዘንድ በአገርህ ደጅ ለተቀመጠ መጻተኛ ትሰጠዋለህ፥ ወይም ለእንግዳ ትሸጠዋለህ። የፍየሉን ጠቦት በእናቱ ወተት አትቀቅል።,ወአባጕንባሕ ወከራድዮን ወዘአምሳሊሁ ወጶርፍርዮና ወጽግነት ።,"And the stork, and the heron after her kind, and the lapwing, and the bat." +ከእርሻህ በየዓመቱ ከምታገኘው ከዘርህ ፍሬ ሁሉ አሥራት ታወጣለህ።,ዝንቱ ኵሉ አዕዋፍ ዘርኩስ ውእቱ ለክሙ ወኢትብልዑ እምኔሆሙ ።,And every creeping thing that flieth is unclean unto you: they shall not be eaten. +ሁልጊዜ አምላክህን እግዚአብሔርን መፍራት ትማር ዘንድ፥ ስሙ እንዲጠራበት በመረጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት የእህልህን የወይን ጠጅህንም የዘይትህንም አሥራት የላምህንና የበግህንም በኵራት ብላ።,እምኵሉ አዕዋፍ ዘንጹሕ ብልዑ ።,But of all clean fowls ye may eat. +አምላክህ እግዚአብሔር በባረከህ ጊዜ፥ መንገዱ ሩቅ ቢሆን፥ አምላክህም እግዚአብሔር ስሙን ያኖርበት ዘንድ የመረጠው ስፍራ ቢርቅብህ፥ ይህን ወደዚያ ለመሸከም ባትችል፥ ትሸጠዋለህ፥,ወኵሎ ምውተ ኢትብልዑ ለፈላሲ ዘውስተ ሀገርከ ሀብዎ ይብላዕ አው ሀብዎ ለባዕድ እስመ ሕዝብ ቅዱስ አንተ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወኢታብስል ማኅስአ በሐሊበ እሙ ።,"Ye shall not eat of any thing that dieth of itself: thou shalt give it unto the stranger that is in thy gates, that he may eat it; or thou mayest sell it unto an alien: for thou art an holy people unto the LORD thy God. Thou shalt not seethe a kid in his mother's milk." +የዋጋውንም ገንዘብ በእጅህ ይዘህ አምላክህ እግዚአብሔር ወደ መረጠው ስፍራ ትሄዳለህ።,ዐሥራተ ትዔሥር ኵሎ እክለከ ዘዘራእከ ዘታአቱ እምውስተ ገራውሂከ በበ ዓመቱ ።,"Thou shalt truly tithe all the increase of thy seed, that the field bringeth forth year by year." +በዚያም በገንዘቡ ሰውነትህ የፈለገውን፥ በሬ ወይም በግ ወይም የወይን ጠጅ ወይም ብርቱ መጠጥ ሰውነትህም የሚሻውን ሁሉ ትገዛለህ፤ በዚያም በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ትበላዋለህ፥ አንተና ቤተ ሰብህም ደስ ይላችኋል።,ወብልዖ በበ ዓመቱ በቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ በመካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምካክከ ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ ወታበውእ ዓሥራቲሁ ለእክልከ ወለወይንከ ወለቅብእከ ወበኵረ አልህምቲከ ወዘአባግዒከ ከመ ትትመሀር ፈሪሆቶ ለእግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ መዋዕል ።,"And thou shalt eat before the LORD thy God, in the place which he shall choose to place his name there, the tithe of thy corn, of thy wine, and of thine oil, and the firstlings of thy herds and of thy flocks; that thou mayest learn to fear the LORD thy God always." +ድርሻና ርስት ከአንተ ጋር ስለሌለው በአገርህ ደጅ ውስጥ ያለውን ሌዋዊ ቸል አትበል።,ወለእመሰ ርኁቅ ውእቱ እምኔከ ፍኖቱ ወኢትክል ወሲዶ እስመ ርኁቅ ውእቱ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ እስመ ይባርከከ እግዚአብሔር አምላክከ ፤,"And if the way be too long for thee, so that thou art not able to carry it; or if the place be too far from thee, which the LORD thy God shall choose to set his name there, when the LORD thy God hath blessed thee:" +በየሦስተኛው ዓመት መጨረሻ በዚያ ዓመት የፍሬህን አሥራት ሁሉ አምጥተህ በአገርህ ደጅ ውስጥ ታኖረዋለህ፤,ወትሬስዮ ለብሩር ወትነሥእ ብሩሮ በእዴከ ወተሐውር ውስተ መካን ዘኀረዮ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"Then shalt thou turn it into money, and bind up the money in thine hand, and shalt go unto the place which the LORD thy God shall choose:" +ሌዋዊውም፥ ከአንተ ጋር ክፍልና ርስት የለውምና፥ በአገርህም ደጅ ያለ መጻተኛ ድሀ አደግም መበለትም መጥተው ይበላሉ ይጠግባሉም፤ ይኸውም አምላክህ እግዚአብሔር በምታደርገው በእጅህ ሥራ ሁሉ ይባርክህ ዘንድ ነው።,ወትሁብ ሤጦ ለኵሉ ዘፈትወት ነፍስከ አው ለላህም አው ለበግዕ አው ለወይን አው ለሜስ አው ለኵሉ ዘፈትወት ነፍስከ ወብላዕ በህየ በቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ወተፈሣሕ አንተ ወቤትከ ፤,"And thou shalt bestow that money for whatsoever thy soul lusteth after, for oxen, or for sheep, or for wine, or for strong drink, or for whatsoever thy soul desireth: and thou shalt eat there before the LORD thy God, and thou shalt rejoice, thou, and thine household," +እንዲህም ይሆናል፤ የአምላክህን የእግ��አብሔርን ቃል ብትሰማ፥ ዛሬም ያዘዝሁህን ትእዛዙን ሁሉ ብታደርግ ብትጠብቅም አምላክህ እግዚአብሔር ከምድር አሕዛብ ሁሉ ላይ ከፍ ከፍ ያደርግሃል።,ወለእመ ሰሚዐ ሰማዕክሙ ቃለ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወዐቀብክሙ ከመ ትግበሩ ኵሎ ትእዛዞ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም ወይሬስየከ እግዚአብሔር አምላክከ መልዕልተ ኵሉ አሕዛበ ምድር ።,"And it shall come to pass, if thou shalt hearken diligently unto the voice of the LORD thy God, to observe and to do all his commandments which I command thee this day, that the LORD thy God will set thee on high above all nations of the earth:" +የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ቃል ብትሰማ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ይመጡልሃል፤ ያገኙህማል።,ወይበጽሐከ ዝንቱ ኵሉ በረከት ወይረክበከ ለእመ ሰማዕከ ቃለ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"And all these blessings shall come on thee, and overtake thee, if thou shalt hearken unto the voice of the LORD thy God." +አንተ በከተማ ቡሩክ ትሆናለህ፥ በእርሻም ቡሩክ ትሆናለህ።,ቡሩከ ትከውን በሐቅል ወቡሩከ ትከውን በሀገር ።,"Blessed shalt thou be in the city, and blessed shalt thou be in the field." +የሆድህ ፍሬ፥ የምድርህም ፍሬ፥ የከብትህም ፍሬ፥ የላምህም ርቢ፥ የበግህም ርቢ ቡሩክ ይሆናል።,ቡሩከ ይከውን ፍሬ ከርሥከ ወቡሩከ ይከውን እክለ ምድርከ ወአዕጻደ ላህምከ ወመራዕየ አባግዒከ ።,"Blessed shall be the fruit of thy body, and the fruit of thy ground, and the fruit of thy cattle, the increase of thy kine, and the flocks of thy sheep." +እንቅብህና ቡሃቃህ ቡሩክ ይሆናል።,ቡሩከ ይከውን መዛግብቲከ ወትራፋቲከ ።,Blessed shall be thy basket and thy store. +አንተም በመግባትህ ቡሩክ ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ቡሩክ ትሆናለህ።,ቡሩከ ትከውን በበአትከ ወቡሩከ ትከውን በፀአትከ ።,"Blessed shalt thou be when thou comest in, and blessed shalt thou be when thou goest out." +እግዚአብሔርም በላይህ የሚቆሙትን ጠላቶችህን በፊትህ የተመቱ ያደርጋቸዋል፤ በአንድ መንገድ ይመጡብሃል፥ በሰባትም መንገድ ከፊትህ ይሸሻሉ።,ወያገብኦሙ እግዚአብሔር አምላክከ ለፀርከ እለ ይትቃወሙከ ከመ ይትቀጥቀጡ በታሕተ እገሪከ በአሐቲ ፍኖት ይወፅኡ ይትቀበሉከ ወበሰብዑ ፍናዌ ይነትዑ እምቅድመ ገጽከ ።,"The LORD shall cause thine enemies that rise up against thee to be smitten before thy face: they shall come out against thee one way, and flee before thee seven ways." +እግዚአብሔር በረከቱ በአንተ ላይ በጐተራህ በእጅህም ሥራ ሁሉ እንዲወርድ ያዝዛል፤ አምላክህ እግዚአብሔር በሚሰጥህም ምድር ይባርክሃል።,ወይፌኑ እግዚአብሔር በረከቶ ውስተ አብያቲከ ወውስተ ኵሉ ዘወደይከ እዴከ በውስተ ምድር እንተ ወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"The LORD shall command the blessing upon thee in thy storehouses, and in all that thou settest thine hand unto; and he shall bless thee in the land which the LORD thy God giveth thee." +የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ብትጠብቅ፥ በመንገዱም ብትሄድ፥ እግዚአብሔር እንደ ማለልህ ለእርሱ የተቀደሰ ሕዝብ አድርጎ ያቆምሃል።,ወያቀውመከ እግዚአብሔር ሎቱ ሕዝበ ቅዱሰ በከመ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊከ ወለእመ ሰማዕከ ቃለ እግዚአብሔር አምላክከ ወሖርከ በፍናዊሁ ፤,"The LORD shall establish thee an holy people unto himself, as he hath sworn unto thee, if thou shalt keep the commandments of the LORD thy God, and walk in his ways." +የምድር አሕዛብም ሁሉ የእግዚአብሔር ስም በአንተ ላይ እንደ ተጠራ አይተው ይፈሩሃል።,ወይሬእየከ ኵሉ አሕዛበ ምድር ከመ ተሰምየ ስሞ ለእግዚአብሔር ላዕሌከ ወይፈርሁከ ።,And all people of the earth shall see that thou art called by the name of the LORD; and they shall be afraid of thee. +እግዚአብሔርም እርስዋን ይሰጥህ ዘንድ ለአባቶችህ በማለላቸው በምድርህ ላይ፥ በሆድህ ፍሬ፥ በከብትህ ፍሬ፥ በእርሻህም ፍሬ፥ እግዚአብሔር በጎነቱን በላይህ ያበዛል።,ወያተባዝኀከ እግዚአብሔር አምላክከ ውስተ ሠናይት በውሉደ ከርሥከ ወበእክለ ምድርከ ���ያስተዋልዶ ለእንስሳከ በውስተ ምድር እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊከ ከመ የሀብከ ከመ መዋዕለ ሰማይ ዲበ ምድር ።,"And the LORD shall make thee plenteous in goods, in the fruit of thy body, and in the fruit of thy cattle, and in the fruit of thy ground, in the land which the LORD sware unto thy fathers to give thee." +እግዚአብሔርም ለምድርህ በወራቱ ዝናብ ይሰጥ ዘንድ፥ የእጅህንም ሥራ ሁሉ ይባርክ ዘንድ መልካሙን መዝገብ ሰማዩን ይከፍትልሃል፤ ለብዙ አሕዝብም ታበድራለህ፥ አንተ ግን ከማንም አትበደርም።,ወይፈትሕ ለከ እግዚአብሔር መዝገበ ቡሩከ ሰማይ ከመ የሀብከ ዝናመ በመዋዕሊሁ ለምድርከ ከመ ይባርክ ለከ ኵሎ ተግባረ እደዊከ ወትሌቅሕ አንተ ለብዙኅ አሕዛብ ወአንተሰ ኢትትሌቃሕ ወትኴንን አንተ ለብዙኅ አሕዛብ ወለከሰ ኢይኴንኑከ ።,"The LORD shall open unto thee his good treasure, the heaven to give the rain unto thy land in his season, and to bless all the work of thine hand: and thou shalt lend unto many nations, and thou shalt not borrow." +ዛሬም ያዘዝሁህን የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ ዛሬም ካዘዝሁህ ከእነዚህ ቃሎች ወደ ቀኝ ወደ ግራም ፈቀቅ ባትል፥ ታመልካቸውም ዘንድ ሌሎችን አማልክት ባትከተል፥ እግዚአብሔር ራስ ያደርግሃል እንጂ ጅራት አያደርግህም፤ ሁልጊዜም በላይ እንጂ በታች አትሆንም።,ወይሠይመከ እግዚአብሔር ውስተ ርእስ ወአኮ ውስተ ዘነብ ወትከውን መልዕልተ ወኢትከውን መትሕተ ለእመ ሰማዕክሙ ቃለ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወትእዛዞ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም ከመ ትዕቀቡ ወትግበሩ ፤,"And the LORD shall make thee the head, and not the tail; and thou shalt be above only, and thou shalt not be beneath; if that thou hearken unto the commandments of the LORD thy God, which I command thee this day, to observe and to do them:" +ነገር ግን የአምላክህን የእግዚአብሔርን ቃል ባትሰማ፥ ዛሬም ያዘዝሁህን ሥርዓቱንና ትእዛዙን ሁሉ ባትጠብቅ ባታደርግም፥ እነዚህ መርገሞች ሁሉ ይመጡብሃል ያገኙህማል።,ወኢትትገሐሡ እምነ ኵሉ ቃል ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ኢለየማን ወኢለፀጋም ከመ ትሑሩ ድኅረ አማልክተ ባዕድ ታምልክዎሙ ።,"And thou shalt not go aside from any of the words which I command thee this day, to the right hand, or to the left, to go after other gods to serve them." +በከተማ ርጉም ትሆናለህ፥ በእርሻም ርጉም ትሆናለህ።,ወለእመ ኢሰማዕክሙ ቃለ እግዚአብሔር አምላክክሙ ከመ ትዕቀቡ ኵሎ ትእዛዞ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም ወይመጽእ ላዕሌከ ኵሉ ዝንቱ መርገም ወይረክበከ ።,"But it shall come to pass, if thou wilt not hearken unto the voice of the LORD thy God, to observe to do all his commandments and his statutes which I command thee this day; that all these curses shall come upon thee, and overtake thee:" +እንቅብህና ቡሃቃህ ርጉም ይሆናል።,ወትከውን ርጉመ አንተ በሐቅል ወበሀገር ።,"Cursed shalt thou be in the city, and cursed shalt thou be in the field." +የሆድህ ፍሬ፥ የምድርህም ፍሬ፥ የላምህም ርቢ፥ የበግህም ርቢ ርጉም ይሆናል።,ወይከውን ርጉመ መዛግብቲከ ወትራፋቲከ ፤,Cursed shall be thy basket and thy store. +አንተ በመግባትህ ርጉም ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ርጉም ትሆናለህ።,ወርጉመ ውሉደ ከርሥከ ወእክለ ምድርከ ወአዕጻዳተ አልህምቲከ ወመራዕየ አባግዒከ ።,"Cursed shall be the fruit of thy body, and the fruit of thy land, the increase of thy kine, and the flocks of thy sheep." +እኔን ስለ ተውኸኝ፥ ስለ ሥራህ ክፋት፥ እስክትጠፋ ፈጥነህም እስክታልቅ ድረስ በምትሠራው ሥራ ሁሉ እግዚአብሔር መርገምን፥ ሽሽትን፥ ተግሣጽን ይሰድድብሃል።,ወርጉም አንተ በበአትከ ወበፀአትከ ርጉመ ትከውን ።,"Cursed shalt thou be when thou comest in, and cursed shalt thou be when thou goest out." +እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ ከምትገባባት ምድር እስኪያጠፋህ ድረስ ቸነፈርን ያጣብቅብሃል።,ወይፌኑ ላዕሌከ እግዚአብሔር ንዴተ ወረኃበ ወብድብደ ወይጠፍእ ኵሉ ዘወደይከ እዴከ ውስቴቱ ወይሤ��ወከ እስከ ይደመስሰከ ፍጡነ በበይነ እከየ ምግባሪከ እስመ ኀደገኒ ።,"The LORD shall send upon thee cursing, vexation, and rebuke, in all that thou settest thine hand unto for to do, until thou be destroyed, and until thou perish quickly; because of the wickedness of thy doings, whereby thou hast forsaken me." +እግዚአብሔር በክሳት፥ በንዳድም፥ በጥብሳትም፥ በትኲሳትም፥ በድርቅም፥ በዋግም፥ በአረማሞም ይመታሃል፤ እስክትጠፋም ድረስ ያሳድዱሃል።,ወያተሉ እግዚአብሔር ሞተ ላዕሌከ እስከ ያጠፍአከ እምነ ምድር እንተ ውስቴታ ትበውእ ህየ ከመ ትትወረሳ ።,"The LORD shall make the pestilence cleave unto thee, until he have consumed thee from off the land, whither thou goest to possess it." +በራስህም ላይ ሰማይ ናስ ይሆንብሃል፥ ከእግርህም በታች ምድሪቱ ብረት ትሆንብሃለች።,ወይቀሥፈከ እግዚአብሔር በደዌ ሲሕ ወበፈጸንት ወበአስፈር ወበፍርሃት ወበድንጋፄ ወበዐባር ወበኀጣእ ወይሰድዱከ እስከ ያጠፍኡከ ።,"The LORD shall smite thee with a consumption, and with a fever, and with an inflammation, and with an extreme burning, and with the sword, and with blasting, and with mildew; and they shall pursue thee until thou perish." +እግዚአብሔር የምድርህን ዝናብ ትቢያና አፈር ያደርጋል፤ እስክትጠፋ ድረስ ከሰማይ ይወርድብሃል።,ወትከውነከ ሰማይ በመልዕልተ ርእስከ ብርተ ወምድርኒ በመትሕቴከ ሐፂነ ።,"And thy heaven that is over thy head shall be brass, and the earth that is under thee shall be iron." +እግዚአብሔር ከጠላቶችህ ፊት የተመታህ ያደርግሃል፤ በአንድ መንገድ ትወጣባቸዋለህ፥ በሰባት መንገድ ከእነርሱ ትሸሻለህ፤ ለምድርም መንግሥታት ሁሉ ድንጋጤ ትሆናለህ።,ወይሬስዮ እግዚአብሔር ለዝናመ ምድርከ ቆባረ ወመሬት ይወርድ እምሰማይ ላዕሌከ እስከ ይቀጠቅጠከ ወእስከ ያጠፍአከ ።,"The LORD shall make the rain of thy land powder and dust: from heaven shall it come down upon thee, until thou be destroyed." +ሬሳህ ለሰማይ ወፎች ሁሉ ለምድርም አራዊት መብል ይሆናል፥ የሚያስፈራቸውም የለም።,ወይገብረከ እግዚአብሔር ከመ ትትቀተል በቅድመ ፀርከ በአሐቲ ፍኖት ትወፅእ ኀቤሆሙ ወበሰብዑ ፍናዌ ትነትዕ እምቅድመ ገጾሙ ወትከውን ዝርወ ውስተ ኵሉ መንግሥታተ ምድር ።,"The LORD shall cause thee to be smitten before thine enemies: thou shalt go out one way against them, and flee seven ways before them: and shalt be removed into all the kingdoms of the earth." +እግዚአብሔር ፈውስ በሌለው በግብፅ ቍስል በእባጭም በቋቁቻም በችፌም ይመታሃል።,ወይከውን አብድንቲክሙ መብልዐ ለአዕዋፈ ሰማይ ወኢትረክቡ ዘይቀብረክሙ ።,"And thy carcase shall be meat unto all fowls of the air, and unto the beasts of the earth, and no man shall fray them away." +እግዚአብሔር በዕብደት፥ በዕውርነት፥ በድንጋጤም ይመታሃል።,ወይቀሥፈከ እግዚአብሔር በመቅሠፍተ ግብጽ በዐበቅ እኩይ ውስተ ነፍስትከ ወበሕከክ ዘአልቦ ፈውሰ ።,"The LORD will smite thee with the botch of Egypt, and with the emerods, and with the scab, and with the itch, whereof thou canst not be healed." +በቀትርም ጊዜ ዕውር በጨለማ እንደሚርመሰመስ ትርመሰመሳለህ፥ መንገድህም የቀና አይሆንም፤ በዘመንህም ሁሉ የተጨነቅህ የተዘረፍህም ትሆናለህ፥ የሚያድንህም የለም።,ወይቀሥፈከ እግዚአብሔር በድቀት ወበዕወር ወበድንጋፄ ልብ ።,"The LORD shall smite thee with madness, and blindness, and astonishment of heart:" +ሚስት ታጫለህ፥ ሌላም ሰው ከእርስዋ ጋር ይተኛል፤ ቤት ትሠራለህ፥ አትቀመጥበትም፤ ወይን ትተክላለህ፥ ከእርሱም አትበላም።,ወትገብእ ትመረስስ መዐልተ ከመ ይመረስስ ዕውር በውስተ ጽልመት ወኢትረክብ ፍኖተ ወትትገፋዕ ወትትበረበር በኵሉ መዋዕሊከ ወኢትረክብ ዘይረድአከ ።,"And thou shalt grope at noonday, as the blind gropeth in darkness, and thou shalt not prosper in thy ways: and thou shalt be only oppressed and spoiled evermore, and no man shall save thee." +በሬህ በፊትህ ይታረዳል፥ ከእርሱም አትበላም፤ አህያህ ከእጅህ በግድ ይወሰዳል፥ ወደ አንተም አይመለስ���፤ በግህ ለጠላቶችህ ትሰጣለች፥ የሚያድንህም አታገኝም።,ወታወስብ ብእሲተ ወየሀይደካሃ ካልእ ብእሲ ወትነድቅ ቤተ ወኢትነብር ውስቴቱ ወትተክል ወይነ ወኢትቀሥሞ ።,"Thou shalt betroth a wife, and another man shall lie with her: thou shalt build an house, and thou shalt not dwell therein: thou shalt plant a vineyard, and shalt not gather the grapes thereof." +ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ ለሌላ ሕዝብ ይሰጣሉ፥ ዓይኖችህም ያያሉ፥ ሁልጊዜም ስለ እነርሱ ሲባክኑ ያልቃሉ፤ በእጅህም ኃይል ምንም አይገኝም።,ወይጠብኁ ላህመከ ወኢትበልዕ እምኔሁ ወየሀይዱከ አድገከ ወኢያገብኡ ለከ ወይገብእ አባግዒከ ለአግብርት ወለፀርከ ወኢትረክብ ዘይረድእከ ።,"Thine ox shall be slain before thine eyes, and thou shalt not eat thereof: thine ass shall be violently taken away from before thy face, and shall not be restored to thee: thy sheep shall be given unto thine enemies, and thou shalt have none to rescue them." +የምድርህን ፍሬ ድካምህንም ሁሉ የማታውቀው ሕዝብ ይበላዋል፤ አንተም ሁልጊዜ የተጨነቅህ የተገፋህም ትሆናለህ።,ወይገብኡ ደቂቅከ ወአዋልዲከ ለካልእ ሕዝብ ወትሬኢ በአዕይንቲከ እንዘ ይኰርዕዎሙ ወአልቦ ዘትክል ገቢረ ።,"Thy sons and thy daughters shall be given unto another people, and thine eyes shall look, and fail with longing for them all the day long: and there shall be no might in thine hand." +ዓይኖችህም ከሚያዩት የተነሣ ዕብድ ትሆናለህ።,ወይበልዕ ሕዝብ ዘኢታአምር እክለ ምድርከ ወጻማከ ወትከውን ጽዑረ ወሥቁየ በኵሉ መዋዕል ።,"The fruit of thy land, and all thy labours, shall a nation which thou knowest not eat up; and thou shalt be only oppressed and crushed alway:" +እግዚአብሔር ፈውስ በሌለው በክፉ ቍስል ጕልበትህንና ጭንህን ከእግርህ ጫማ እስከ አናትህ ድረስ ይመታሃል።,ወትከውን ምሑፀ በምርኣየ አዕይንቲከ ወኢትሬኢ ።,So that thou shalt be mad for the sight of thine eyes which thou shalt see. +እግዚአብሔርም አንተን በአንተም ላይ የምታነግሠውን ንጉሥ አንተና አባቶችህ ወዳላወቃችኋቸው ሕዝብ ይወስድሃል፤ በዚያም ሌሎችን የእንጨትና የድንጋይ አማልክት ታመልካለህ።,ወይቀሥፈከ እግዚአብሔር በደዌ እኩይ ውስተ ብረኪከ ወውስተ አቍያጺከ ወውስተ አዕማደ እገሪከ በዘ ኢትክል ሐይወ እምነ ሰኰና እገሪከ እስከ ርእስከ ።,"The LORD shall smite thee in the knees, and in the legs, with a sore botch that cannot be healed, from the sole of thy foot unto the top of thy head." +እግዚአብሔርም በሚያገባህ በአሕዛብ መካከል ሁሉ ድንጋጤ ምሳሌም ተረትም ትሆናለህ።,ወይወስደከ እግዚአብሔር ኪያከኒ ወመላእክቲከኒ እለ ሤምከ ለከ ውስተ ሕዝብ ዐቢይ ዘኢታአምር ኢአንተ ወኢአበዊከ ወታመልክ በህየ ባዕደ አማልክተ ወዕፀወ ወእበነ ።,"The LORD shall bring thee, and thy king which thou shalt set over thee, unto a nation which neither thou nor thy fathers have known; and there shalt thou serve other gods, wood and stone." +እጅግ ዘር ወደ እርሻ ታወጣለህ፤ አንበጣም ይበላዋልና ጥቂት ትሰበስባለህ።,ወትከውን በህየ ድንጉፀ ወትከውን አምሳለ ወነገረ ለኵሉ አሕዛብ እለ ውስቴቶሙ ወእለ ኀቤሆሙ ይወስደከ እግዚአብሔር ህየ ።,"And thou shalt become an astonishment, a proverb, and a byword, among all nations whither the LORD shall lead thee." +ወይን ትተክላለህ ታበጀውማለህ፤ ትልም ይበላዋልና ከእርሱ ምንም አትሰበስብም፥ የወይን ጠጁንም አትጠጣም።,ወታወጽእ ብዙኀ ዘርዐ ውስተ ገራህትከ ወታበውእ ውሑደ እስመ አንበጣ በልዖ ።,"Thou shalt carry much seed out into the field, and shalt gather but little in; for the locust shall consume it." +የወይራ ዛፍ በአገርህ ሁሉ ይሆንልሃል፤ ወይራህም ይረግፋልና ዘይቱን አትቀባም።,ወትተክል ዐጸደ ወይን ወትትጌበሮ ወኢትሰቲ እምነ ወይኑ ወኢትትፌሣሕ እምኔሁ እስመ ዕፄ በልዖ ።,"Thou shalt plant vineyards, and dress them, but shalt neither drink of the wine, nor gather the grapes; for the worms shall eat them." +ወንዶችና ሴቶች ልጆች ይወለዱልሃል፤ በምርኮም ይሄዳሉና ለአንተ አይሆኑልህ���።,ወታጠሪ ዕፀዋተ ዘይት ውስተ ኵሉ ደወልከ ወኢትትቀባእ ቅብአ እምኔሁ እስመ ተነግፈ ፍሬሁ ።,"Thou shalt have olive trees throughout all thy coasts, but thou shalt not anoint thyself with the oil; for thine olive shall cast his fruit." +ዛፍህን ሁሉ የምድርህንም ፍሬ ኩብኩባ ይወርሰዋል።,ወትወልድ ደቂቀ ወአዋልደ ወኢያተርፍዎሙ ለከ እስመ ይነሥእዎሙ ወይፄውዎሙ ።,"Thou shalt beget sons and daughters, but thou shalt not enjoy them; for they shall go into captivity." +በአንተ መካከል ያለ መጻተኛ በአንተ ላይ ከፍ ከፍ ይላል፥ አንተም ዝቅ ዝቅ ትላለህ።,ወኵሎ እክለ ምድርከ ወኵሎ ተክለ ዕፀዋቲከ አናኵዕ ያጠፍኦ ለከ ።,All thy trees and fruit of thy land shall the locust consume. +እርሱ ያበድርሃል፥ አንተ ግን አታበድረውም፤ እርሱ ራስ ይሆናል፥ አንተም ጅራት ትሆናለህ።,ወፈላሲ ዘሀለወ ኀቤከ የዐርግ መልዕልቴከ ወላዕሌከ ወአንተሰ ትከውን መትሕቶ ።,The stranger that is within thee shall get up above thee very high; and thou shalt come down very low. +የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ቃል ስላልሰማህ፥ ያዘዘህንም ትእዛዙንና ሥርዓቱን ስላልጠበቅህ፥ እስክትጠፋ ድረስ እነዚህ መርገሞች ሁሉ ይወርዱብሃል፥ ያሳድዱህማል፥ ያገኙሁማል።,ወውእቱ ይሌቅሐከ ወአንተሰ ኢትሌቅሖ ውእቱ ይከውነከ ርእሰ ወአንተ ትከውኖ ዘነበ ።,"He shall lend to thee, and thou shalt not lend to him: he shall be the head, and thou shalt be the tail." +በአንተም በልጅ ልጅህም ላይ ለዘላለም ለምልክትና ለድንቅ ይሆናሉ።,ወይመጽእ ላዕሌከ ዝንቱ ኵሉ መርገም ወይዴግነከ ወይረክበከ እስከ ያጠፍአከ ወእስከ ይደመስሰከ እስመ ኢሰማዕከ ቃለ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ትዕቀብ ትእዛዞ ወኵነኔሁ ኵሎ ዘአዘዘከ ።,"Moreover all these curses shall come upon thee, and shall pursue thee, and overtake thee, till thou be destroyed; because thou hearkenedst not unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which he commanded thee:" +ሁሉን አብዝቶ ስለ ሰጠህ አምላክህን እግዚአብሔርን በፍሥሐና በሐሤት አላመለክህምና,ወይከውን ተአምር ላዕሌከ ወመድምም ወላዕለ ዘርእከ እስከ ለዓለም ።,"And they shall be upon thee for a sign and for a wonder, and upon thy seed for ever." +በራብና በጥማት በዕራቁትነትም ሁሉንም በማጣት እግዚአብሔር ለሚልክብህ ለጠላቶችህ ትገዛለህ፤ እስኪያጠፋህም ድረስ በአንገትህ ላይ የብረት ቀንበር ይጭናል።,እስመ ኢያምለካሁ ለእግዚአብሔር አምላክከ በትፍሥሕት ወበሠናይ ልብ ወበብዝኀ ኵሉ ።,"Because thou servedst not the LORD thy God with joyfulness, and with gladness of heart, for the abundance of all things;" +እግዚአብሔር ቋንቋቸውን የማታውቀውን፥ ፊታቸው የደነደነውን፥ ሽማግሌውንም የማያፍሩትን፥ ሕፃኑንም የማይምሩትን ሕዝብ ንስር እንደሚበርር ከሩቅ አገር ከምድር ዳር ያመጣብሃል።,ወትትቀነይ ለጸላእትከ እለ ይፌኑ እግዚአብሔር ላዕሌከ በረኃብ ወበጽምእ ወበዕርቅና ወበኀጣአ ኵሉ ወይወዲ ለከ ጋጋ ዘኀፂን ውስተ ክሳድከ እስከ ያጠፍአከ ።,"Therefore shalt thou serve thine enemies which the LORD shall send against thee, in hunger, and in thirst, and in nakedness, and in want of all things: and he shall put a yoke of iron upon thy neck, until he have destroyed thee." +እስክትጠፋ ድረስ የከብትህን ፍሬ የምድርህንም ፍሬ ይበላሉ፤ እስኪያጠፉህም ድረስ እህልን የወይንም ጠጅ ዘይትንም የላምህንና የበግህን ርቢ አይተዉልህም።,ወያመጽእ እግዚአብሔር ሕዝበ እምርሑቅ ላዕሌከ እምአጽናፈ ምድር ከመ ርደተ ንስር ሕዝብ እለ ኢትሰምዕ ነገሮሙ ፤,"The LORD shall bring a nation against thee from far, from the end of the earth, as swift as the eagle flieth; a nation whose tongue thou shalt not understand;" +በአገርህ ሁሉ ያሉ፥ ትታመንባቸው የነበሩ፥ የረዘሙ የጸኑም ቅጥሮች እስኪፈርሱ ድረስ፥ በከተሞችህ ደጆች ሁሉ ከብበው ያስጭንቁሃል፤ አምላክህም እግዚአብሔር በሰጠህ ምድር ሁሉ በደጆች ሁሉ ከብበው ያስጨንቁሃል።,ሕዝብ ግሩመ ገጽ ዘኢያከብር ገጸ ልሂቅ ወኢይምሕር ንዑሰ ፤,"A nation of fierce countenance, which shall not regard the person of the old, nor shew favour to the young:" +ጠላቶችህም ከብበው ባስጨነቁህና መከራ ባሳዩህ ጊዜ አምላክህ እግዚአብሔር የሚሰጥህን የሆድህን ፍሬ የወንዶችና የሴቶች ልጆችህን ሥጋ ትበላለህ።,ወያጠፍእ እጕለ መራዕይከ ወእክለ ምድርከ እስከ ኢያተርፍ ለከ ኢእክለ ወኢወይነ ወኢቅብአ ወኢአዕጻዳተ ላህምከ ወኢመራዕየ አባግዒከ እስከ ያጠፍአከ ።,"And he shall eat the fruit of thy cattle, and the fruit of thy land, until thou be destroyed: which also shall not leave thee either corn, wine, or oil, or the increase of thy kine, or flocks of thy sheep, until he have destroyed thee." +በአንተ ዘንድ የተለሳለሰና በቅምጥልነት ሁልጊዜ ይኖር የነበረ ሰው በወንድሙ፥ አቅፋውም በምትተኛ በሚስቱ፥ በቀሩትም ልጆች ይቀናል፤,ወይደመስሰከ እምውስተ ኵሉ አህጉሪከ እስከ ያወድቅ አረፋቲከ ዐበይተ ወአጽዋኒከ ዘቦቱ ትትአመን ዘውስተ ኵሉ በሓውርቲከ ወይሣቅየከ በውስተ ኵሉ አህጉሪከ ዘወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"And he shall besiege thee in all thy gates, until thy high and fenced walls come down, wherein thou trustedst, throughout all thy land: and he shall besiege thee in all thy gates throughout all thy land, which the LORD thy God hath given thee." +በደጆችህ ሁሉ ውስጥ ጠላቶችህ ከብበው ባስጨነቁህና መከራ ባሳዩህ ጊዜ ሌላ ነገር የቀረው የለምና ከሚበላው ከልጆቹ ሥጋ ለአንዱ አይሰጥም።,ወትበልዕ ውሉደ ከርሥከ ሥጋ ደቂቅከ ወአዋልዲከ ዘወሀበከ በምንዳቤከ ወበሥቃይከ ዘሣቀየከ ጸላኢከ በውስተ አህጉሪከ ።,"And thou shalt eat the fruit of thine own body, the flesh of thy sons and of thy daughters, which the LORD thy God hath given thee, in the siege, and in the straitness, wherewith thine enemies shall distress thee:" +በአንተ ዘንድ ያለችው የተለሳለሰችና በቅምጥልነት ሁልጊዜ ትኖር የነበረችው፥ ከልስላሴና ከቅምጥልነት የተነሣ የእግር ጫማዋን በምድር ላይ ያላደረገችው ሴት፥ አቅፋ በተኛችው ባልዋ፥,ረኀጽከሂ ወለምለምከሂ ወትደነፁ ዐይኑ ለእኁሁ ወለብእሲቱ እንተ ውስተ ሕፅኑ ወዘተርፈ ውሉድ ዘአትረፉ ሎሙ ።,"So that the man that is tender among you, and very delicate, his eye shall be evil toward his brother, and toward the wife of his bosom, and toward the remnant of his children which he shall leave:" +በወንድና በሴት ልጅዋም፥ በእግርዋ መካከል በሚወጣው በእንግዴ ልጅ፥ በምትወልዳቸውም ልጆች ትቀናለች፤ በደጆችህም ውስጥ ጠላቶችህ ከብበው ባስጨነቁህና መከራ ባሳዩህ ጊዜ ሁሉን ስላጣች በስውር ትበላቸዋለች።,ይሁብዎሙ ለለ አሐዱ እምኔሆሙ ሥጋ ውሉዶሙ ይሴሰዩ እስመ ኢያትረፉ ሎሙ ወኢምንተ በሥቃይ ወበምንዳቤ ዘይሣቅዩከ ጸላእትከ በኵሉ አህጉሪከ ።,"So that he will not give to any of them of the flesh of his children whom he shall eat: because he hath nothing left him in the siege, and in the straitness, wherewith thine enemies shall distress thee in all thy gates." +በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን የዚህን ሕግ ቃሎች ሁሉ ታደርግ ዘንድ ባትጠብቅ፥ ይህንንም አምላክህ እግዚአብሔር የተባለውን የተመሰገነውንና የተፈራውን ስም ባትፈራ፥,ወእንተ ረኃጽኒ ይእቲ እምኔክሙ ወእንተሂ ድክምት ይእቲ ትሜህር እገሪሃ ሐዊረ ውስተ ምድር ወእስመ ረኃፅ ይእቲ ወድክምት ትደነጽዎ ዐይና ለምታ ዘዲበ ሕፅና ወለወልዳ ወለወለታ ።,"The tender and delicate woman among you, which would not adventure to set the sole of her foot upon the ground for delicateness and tenderness, her eye shall be evil toward the husband of her bosom, and toward her son, and toward her daughter," +እግዚአብሔር መቅሠፍትህን፥ የዘርህንም መቅሠፍት፥ ብዙ ዘመንም የሚኖረውን ታላቅ መቅሠፍት፥ ብዙ ዘመን የሚኖረውንም ክፉ ደዌ ያደርግብሃል።,ወለሥጋሃ ዘእምውስተ አባላ ውእቱ ወሕፃናሂ ዘወለደት ትበልዕ ጽምሚተ ሶበ ኀጥአት ኵሎ በምንዳቤ ወበሥቃይ ዘይሣቅየከ ጸላኢከ በውስተ አህጉሪከ ፤,"And toward her young one that cometh out from between her feet, and toward her children which she shall bear: for she shall eat them for want of all things secretly in the siege and straitness, wherewith thine enemy shall distress thee in thy gates." +የፈራኸውንም የግብፅ ደዌ ሁሉ እንደ ገና ያመጣብሃል፥ ይጣበቅብህማል።,ለእመ ኢሰማዕከ ከመ ትግበር ኵሎ ዘንተ ነገሮ ለዝንቱ ሕግ ዘጽሑፍ ውስተ ዝንቱ መጽሐፍ ከመ ትፍራህ ስመ ክቡር ወስቡሕ ዝንቱ ዘእግዚአብሔር አምላክከ ።,"If thou wilt not observe to do all the words of this law that are written in this book, that thou mayest fear this glorious and fearful name, THE LORD THY GOD;" +ደግሞም ይህ ሕግ ባለበት መጽሐፍ ውስጥ ያልተጻፈውን ደዌ ሁሉ መቅሠፍትም ሁሉ እስክትጠፋ ድረስ እግዚአብሔር ያመጣብሃል።,ወይገብር እግዚአብሔር ነኪረ መቅሠፍተከ ወመቅሠፍተ ዘርእከ መቅሠፍተ ዐቢየ ወመድምመ ወደዌ እኩየ ወሕማመ ።,"Then the LORD will make thy plagues wonderful, and the plagues of thy seed, even great plagues, and of long continuance, and sore sicknesses, and of long continuance." +የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ቃል አልሰማችሁምና ከብዛታችሁ የተነሣ እንደ ሰማይ ከዋክብት የነበረው ቍጥራችሁ ጥቂት ሆኖ ይቀራል።,ወይገብእ ላዕሌሆሙ ኵሉ ደዌሆሙ ለግብጽ እኩይ ዝክቱ ዘኢፈራህከ እምኔሁ ወኢፈራህከ እምቅድመ ገጾሙ ወይተሉ ዲቤከ ።,"Moreover he will bring upon thee all the diseases of Egypt, which thou wast afraid of; and they shall cleave unto thee." +እግዚአብሔርም በጎ ያደርግላችሁ ዘንድ ያበዛችሁም ዘንድ ደስ ይለው እንደ ነበረ፥ እንዲሁ እግዚአብሔር ሲያጠፋችሁ ሲያፈርሳችሁም ደስ ይለዋል፤ ትወርሱአትም ዘንድ ከምትገቡባት ምድር ትነቀላላችሁ።,ወኵሉ ደዌ ወኵሉ መቅሠፍት ዘኢኮነ ጽሑፈ ውስተ ዝንቱ መጽሐፈ ሕግ ያመጽእ እግዚአብሔር ላዕሌከ እስከ ያጠፍአከ ወእስከ ትደመሰሱ ።,"Also every sickness, and every plague, which is not written in the book of this law, them will the LORD bring upon thee, until thou be destroyed." +እግዚአብሔርም ከምድር ዳር እስከ ዳርቻዋ ድረስ ወዳሉ አሕዛብ ሁሉ ይበትንሃል፤ በዚያም አንተና አባቶችህ ያላወቃችኋቸውን ሌሎችን አማልክት፥ እንጨትንና ድንጋይን፥ ታመልካለህ።,ወትተርፉ ኅዳጠ በኍልቍ እምድኅረ ከመ ከዋክብተ ሰማይ አንትሙ ብዝኅክሙ እስመ ኢሰማዕክሙ ቃለ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"And ye shall be left few in number, whereas ye were as the stars of heaven for multitude; because thou wouldest not obey the voice of the LORD thy God." +በእነዚያም አሕዛብ መካከል ዕረፍት አታገኝም፥ ለእግርህም ጫማ ማረፊያ አይሆንም፤ በዚያም እግዚአብሔር ተንቀጥቃጭ ልብ፥ ፈዛዛ ዓይን፥ ደካማም ነፍስ ያመጣብሃል።,ወበከመ ተፈሥሐ እግዚአብሔር ላዕሌክሙ ከመ ይግበር ሠናይተ ዲቤክሙ ወአብዝኀክሙ ከማሁ ይትፌሣሕ እግዚአብሔር ዲቤክሙ ከመ ይሤርወክሙ ወትጠፍኡ እምነ ምድር እንተ ውስቴታ ትበውኡ ህየ ከመ ትትወረስዋ ።,"And it shall come to pass, that as the LORD rejoiced over you to do you good, and to multiply you; so the LORD will rejoice over you to destroy you, and to bring you to nought; and ye shall be plucked from off the land whither thou goest to possess it." +ነፍስህም ታመነታለች፤ ሌሊትና ቀንም ትፈራለህ፥ በሕይወትህም አትታመንም፤,ወይዘርወከ እግዚአብሔር ውስተ ኵሉ አሕዛብ እምነ አጽናፈ ምድር እስከ አጽናፈ ምድር ወትትቀነይ በህየ ለባዕድ አማልክት ለእበን ወለዕፀው ለዘ ኢታአምር አንተ ወአበዊከ ።,"And the LORD shall scatter thee among all people, from the one end of the earth even unto the other; and there thou shalt serve other gods, which neither thou nor thy fathers have known, even wood and stone." +አንተ ስለ ፈራህበት ስለ ልብህ ፍርሃት፥ በዓይንህም ስለምታየው አስተያየት፥ ማለዳ። መቼ ይመሻል? ትላለህ፤ ማታም። መቼ ይነጋል? ትላለህ።,ወበህየኒ በውስተ ውእቱ አሕዛብ ኢያዐርፈከ ወኢያበውሐከ ትቁም እግርከ ወይሁበከ በህየ እግዚአብሔር ልበ ሕዙነ ወአዕይንተ ጥፉኣተ ወነፍሰ ምንሱተ ።,"And among these nations shalt thou find no ease, neither shall the sole of thy foot have rest: but the LORD shall give thee there a trembling heart, and failing of eyes, and sorrow of mind:" +ከእንግዲህ ወዲህ ተመልሰህ አታያትም ባልሁህ መንገድም እግዚአብሔር በመርከብ ወደ ግብፅ ይመልስሃል፤ በዚያም ወንዶችና ሴቶች ባሪያዎች ትሆኑአቸው ዘንድ ለጠላቶቻችሁ ራሳችሁን ትሸጣላችሁ፤ የሚገዛችሁም አይገኝም።,ወትከውን ሕይወትከ ስቅልተ ቅድመ አዕይንቲከ ወትደነግፅ ለሊከ መዐልተ ወሌሊተ ወኢትትአመን በሕይወትከ ።,"And thy life shall hang in doubt before thee; and thou shalt fear day and night, and shalt have none assurance of thy life:" +አሁንም፥ እስራኤል ሆይ፥ እንድታደርጉአቸው በሕይወትም እንድትኖሩ፥ የአባቶቻችሁም አምላክ እግዚአብሔር ወደሚሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱ፥ የማስተምራችሁን ሥርዓትና ፍርድ ስሙ።,ወይእዜኒ እስራኤል ስምዑ ኵነኔሁ ወፍትሖ ዛእሜህረክሙ አነ ዮም ከመ ትግበሩ ወትኅየዉ ወትትባዝኁ ወትባኡ ወትትዋረስዋ ለምድር እንተ ይሁበክሙ እግዚአብሔር አምላኮሙ ለአበዊክሙ ።,"Now therefore hearken, O Israel, unto the statutes and unto the judgments, which I teach you, for to do them, that ye may live, and go in and possess the land which the LORD God of your fathers giveth you." +እኔ ያዘዝኋችሁን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ትጠብቃላችሁ እንጂ ባዘዝኋችሁ ቃል ላይ አትጨምሩም፥ ከእርሱም አታጎድሉም።,ኢትወስኩ ላዕለ ቃል ዘእኤዝዘክሙ አነ ዮም ወኢትንትጉ እምኔሁ ከመ ትዕቀቡ ኵሎ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Ye shall not add unto the word which I command you, neither shall ye diminish ought from it, that ye may keep the commandments of the LORD your God which I command you." +ብዔልፌጎርን የተከተሉትን ሰዎች ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከመካከላችሁ እንዳጠፋ፥ እግዚአብሔር በብዔልፌጎር ያደረገውን ዓይኖቻችሁ አይተዋል።,አዕይንቲክሙ ርእያ ኵሎ ዘገብረ እግዚአብሔር አምላክነ በብዔል ፌጎር እስመ ኵሉ ብእሲ ዘሖረ ድኅሬሁ ለብዔል ፌጎር ቀጥቀጦ እግዚአብሔር አምላክክሙ እምኔክሙ ።,"Your eyes have seen what the LORD did because of Baalpeor: for all the men that followed Baalpeor, the LORD thy God hath destroyed them from among you." +እናንተ ግን አምላካችሁን እግዚአብሔርን የተከተላችሁ እስከ ዛሬ ድረስ ሁላችሁ በሕይወት ትኖራላችሁ።,ወአንትሙሰ እለ ገባእክሙ ኀበ እግዚአብሔር አምላክክሙ ሕያው ኵልክሙ ዮም ።,But ye that did cleave unto the LORD your God are alive every one of you this day. +እነሆ፥ እናንተ ገብታችሁ በምትወርሱአት ምድር ውስጥ እንዲህ ታደርጉ ዘንድ አምላኬ እግዚአብሔር እንዳዘዘኝ ሥርዓትንና ፍርድን አስተማርኋችሁ።,ናሁ ርእዩ ዘአርአይኩክሙ ኵነኔ ወፍትሐ በከመ አዘዘኒ እግዚአብሔር እግበር ከማሁ በምድር እንተ ትበውኡ ህየ አንትሙ ከመ ትትዋረስዋ ።,"Behold, I have taught you statutes and judgments, even as the LORD my God commanded me, that ye should do so in the land whither ye go to possess it." +ጠብቁአት አድርጉአትም፤ ይህችን ሥርዓት ሁሉ ሰምተው። በእውነት ይህ ታላቅ ሕዝብ ጠቢብና አስተዋይ ሕዝብ ነው በሚሉ በአሕዛብ ፊት ጥበባችሁና ማስተዋላችሁ ይህ ነውና፤,ወዕቀብዎ ወግበርዎ እስመ ውእቱ ጥበብክሙ ወአእምሮትክሙ በቅድመ ኵሉ አሕዛብ እለ ይሰምዕዎ ለዝንቱ ኵሉ ኵነኔ ወይብሉ ናሁ ሕዝብ ጠቢብ ወማእምር ሕዝብ ዐቢይ ውእቱ ዝንቱ ።,"Keep therefore and do them; for this is your wisdom and your understanding in the sight of the nations, which shall hear all these statutes, and say, Surely this great nation is a wise and understanding people." +አምላካችን እግዚአብሔር በምንጠራው ጊዜ ሁሉ እንደሚቀርበን፥ አምላኩ ወደ እርሱ የቀረበው ታላቅ ሕዝብ ማን ነው?,ወመኑ ውእቱ ሕዝብ ዐቢይ ዘቦቱ አምላከ ዘይቀርቦ ከመ አምላክነ እግዚአብሔር በኵሉ ዘጸዋዕናሁ ።,"For what nation is there so great, who hath God so nigh unto them, as the LORD our God is in all things that we call upon him for?" +እግዚአብሔር። ሕዝቡን ወ�� እኔ ሰብስብ፥ በምድርም በሕይወት በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ እኔን መፍራት ይማሩ ዘንድ፥ ልጆቻቸውንም ያስተምሩ ዘንድ ቃሌን አሰማቸዋለሁ ብሎ በተናገረኝ ጊዜ፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት በኮሬብ በቆምህበት ቀን ዓይኖችህ ያዩትን ነገር እንዳትረሳ፥ በሕይወትህም ዘመን ሁሉ ከልብህ እንዳይወድቅ ተጠንቀቅ፥ ነፍስህንም በትጋት ጠብቅ፤ ለልጆችህም ለልጅ ልጆችህም አስታውቀው።,ወመኑ ውእቱ ሕዝብ ዐቢይ ዘቦቱ ኵነኔ ወፍትሐ ዘጽድቅ በከመ ዝንቱ ኵሉ ሕግ ዘአነ እሁበክሙ ዮም ቅድሜክሙ ።,"And what nation is there so great, that hath statutes and judgments so righteous as all this law, which I set before you this day?" +እናንተም ቀርባችሁ ከተራራው በታች ቆማችሁ ነበር፤ እስከ ሰማይም መካከል ድረስ አሳት በተራራው ላይ ይነድድ ነበር፤ ጨለማና ደመና ድቅድቅ ጨለማም ነበረ።,ዑቅ ርእሰከ ወዕቀብ ነፍሰከ ጥቀ ከመ ኢትርሳዕ ኵሎ ዘንተ ነገረ ዘርእያ አዕይንቲከ ወኢይፃእ እምነ ልብከ በኵሉ መዋዕለ ሕይወትከ ወማህሮሙ ለደቂቅከ ወለደቂቀ ደቂቅከ ።,"Only take heed to thyself, and keep thy soul diligently, lest thou forget the things which thine eyes have seen, and lest they depart from thy heart all the days of thy life: but teach them thy sons, and thy sons' sons;" +እግዚአብሔርም በእሳት ውስጥ ሆኖ ተናገራችሁ፤ የቃልን ድምፅ ሰማችሁ፥ መልክ ግን አላያችሁም፤ ድምፅን ብቻ ሰማችሁ።,ወአይድዖሙ ዕለተ ቆምክሙ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ በኮሬብ አመ ዕለተ ተጋባእክሙ እስመ ይቤለኒ እግዚአብሔር አስተጋብኦሙ ለሕዝብ ኀቤየ ወይስምዑ ቃልየ ከመ ይትመሀሩ ፈሪሆትየ በኵሉ መዋዕል እለ ቦንቱ የሐይዉ እሙንቱ ላዕለ ምድር ወይሜህሩ ለደቂቆሙ ።,"Specially the day that thou stoodest before the LORD thy God in Horeb, when the LORD said unto me, Gather me the people together, and I will make them hear my words, that they may learn to fear me all the days that they shall live upon the earth, and that they may teach their children." +ታደርጉትም ዘንድ ያዘዛችሁን ቃል ኪዳን አሥሩን ቃላት ነገራችሁ፤ በሁለቱም በድንጋይ ጽላቶች ላይ ጻፋቸው።,ወመጻእክሙ ወቆምክሙ ታሕተ ደብር ወይነድድ ደብሩ በእሳት እስከ ሰማይ ወጽልመት ወዐውሎ ወጣቃ ።,"And ye came near and stood under the mountain; and the mountain burned with fire unto the midst of heaven, with darkness, clouds, and thick darkness." +ትወርሱአት ዘንድ ተሻግራችሁ በምትገቡባት ምድር የምታደርጉአትን ሥርዓትና ፍርድ አስተምራችሁ ዘንድ እግዚአብሔር በዚያን ጊዜ አዘዘኝ።,ወነበበኒ እግዚአብሔር እምነ ማእከለ እሳት ወሰማዕክሙ አንትሙ ቃሎ እንዘ ይትናገር ወርእየቶሰ ኢርኢክሙ ዘእንበለ ቃሎ ።,"And the LORD spake unto you out of the midst of the fire: ye heard the voice of the words, but saw no similitude; only ye heard a voice." +እግዚአብሔር በኮሬብ በእሳት ውስጥ ሆኖ በተናገራችሁ ጊዜ መልክ ከቶ አላያችሁምና እጅግ ተጠንቀቁ፤,ወአይድዐክሙ ኪዳኖ ዘአዘዘክሙ ከመ ትግበሩ ዐሥሩ ቃለ ወጸሐፎን ውስተ ክልኤቲ ጽላት ዘእብን ።,"And he declared unto you his covenant, which he commanded you to perform, even ten commandments; and he wrote them upon two tables of stone." +እንዳትረክሱ፥ የተቀረጸውን ምስል የማናቸውንም ነገር ምሳሌ፥ በወንድ ወይም በሴት መልክ የተሠራውን፥,ወሊተኒ አዘዘኒ እግዚአብሔር ከመ እምህርክሙ በውእቶን መዋዕል ኵነኔ ወፍትሐ ዘትገብሩ ላዕለ ምድር እንተ ውስቴታ ትበውኡ አንትሙ ትትዋረስዋ ።,"And the LORD commanded me at that time to teach you statutes and judgments, that ye might do them in the land whither ye go over to possess it." +በምድር ላይ ያለውን የእንስሳን ሁሉ ምሳሌ፥ በሰማይም በታች የሚበርረውን የወፍን ሁሉ ምሳሌ፥,ወዕቀቡ ጥቀ ነፍሰክሙ እስመ ኢርኢክሙ ርእየቶ በይእቲ ዕለት እንተ ባቲ ተናገረክሙ እግዚአብሔር በኮሬብ በውስተ ደብር እምነ ማእከለ እሳት ።,Take ye therefore good heed unto yourselves; for ye saw no manner of similitude on the day that the LORD spake unto you in Horeb out of the midst of the fire: +በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ፥,ወኢትጌግዩ ወኢትግበሩ ለክሙ ግልፎ በአምሳለ ኵለ ምስል በአምሳለ ተባዕት አው ዘአንስት ፤,"Lest ye corrupt yourselves, and make you a graven image, the similitude of any figure, the likeness of male or female," +ዓይኖችህን ወደ ሰማይ አንሥተህ አምላክህ እግዚአብሔር ከሰማይ ሁሉ በታች ላሉት አሕዛብ ሁሉ የሰጣቸውን ፀሐይንና ጨረቃን ከዋክብትንና የሰማይን ሠራዊት ሁሉ ባየህ ጊዜ፥ ሰግደህላቸው አምልከሃቸውም እንዳትስት ተጠንቀቅ።,በአምሳለ ኵሉ እንስሳ ዘሀለወ ላዕለ ምድር ወበአምሳለ ኵሉ ዖፍ ሠራሪት ዘይሠርር መትሕተ ሰማይ ፤,"The likeness of any beast that is on the earth, the likeness of any winged fowl that flieth in the air," +እናንተን ግን እንደ ዛሬው ሁሉ የርስቱ ሕዝብ ትሆኑለት ዘንድ እግዚአብሔር ወስዶ ከብረት እቶን ከግብፅ አወጣችሁ።,ወበአምሳለ ኵሉ ሕያው ዘይትኀወስ ላዕለ ምድር ወበአምሳለ ኵሉ ዐሣ ዘሀለወ ውስተ ማይ መትሕተ ምድር ።,"The likeness of any thing that creepeth on the ground, the likeness of any fish that is in the waters beneath the earth:" +እግዚአብሔርም በእናንተ ምክንያት ተቈጣኝ፥ ዮርዳኖስንም እንዳልሻገር፥ አምላክህም እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደሚሰጥህ ወደ መልካሚቱ ምድር እንዳልገባ ማለ።,ወለእመ ነጸርከ ሰማየ ወርኢከ ፀሐየ ወወርኀ ወከዋክብተ ወኵሎ ሰርጓቲሃ ለሰማይ ዮጊ ትጌጊ ወትሰግድ ሎሙ ወታመልኮሙ ለእለ ገብረ እግዚአብሔር አምላክከ ለኵሉ አሕዛብ ዘታሕተ ሰማይ ።,"And lest thou lift up thine eyes unto heaven, and when thou seest the sun, and the moon, and the stars, even all the host of heaven, shouldest be driven to worship them, and serve them, which the LORD thy God hath divided unto all nations under the whole heaven." +እኔ ግን በዚህች ምድር እሞታለሁ፥ ዮርዳኖስንም አልሻገርም፤ እናንተ ግን ትሻገራላችሁ፥ ያችንም መልካሚቱን ምድር ትወርሳላችሁ።,ወኪያክሙሰ ነሥአክሙ እግዚአብሔር ወአውፅአክሙ እምነ እቶነ ኀፂን እምነ ግብጽ ከመ ትኩንዎ መክፈልተ ሕዝቡ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"But the LORD hath taken you, and brought you forth out of the iron furnace, even out of Egypt, to be unto him a people of inheritance, as ye are this day." +አምላካችሁም እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር የተማማለውን ቃል ኪዳን እንዳትረሱ፥ አምላክህም እግዚአብሔር የከለከለውን በማናቸውም ቅርጽ የተቀረጸውን ምስል እንዳታደርጉ ተጠንቀቁ።,ወተምዕዐኒ እግዚአብሔር በእንተ ዘትቤሉ አንትሙ ወመሐለ ከመ ኢይዕድዎ ለዝንቱ ዮርዳንስ ከመ ኢይባእ ውስተ ምድር እንተ ይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ ርስተ ።,"Furthermore the LORD was angry with me for your sakes, and sware that I should not go over Jordan, and that I should not go in unto that good land, which the LORD thy God giveth thee for an inheritance:" +አምላክህ እግዚአብሔር የሚበላ እሳት ቀናተኛም አምላክ ነውና።,እስመ አንሰ እመውት በዛቲ ምድር ወኢየዐድዎ ለዮርዳንስ ወአንትሙሰ ተዐድዉ ወትወርስዋ ለይእቲ ምድር ቡርክት ።,"But I must die in this land, I must not go over Jordan: but ye shall go over, and possess that good land." +ልጆችን የልጅ ልጆችንም፥ በወለዳችሁ ጊዜ በምድሪቱም ብዙ ዘመን በተቀመጣችሁ ጊዜ፥ በረከሳችሁም ጊዜ፥ በማናቸውም ቅርጽ የተቀረጸውን ምስል ባደረጋችሁ ጊዜ፥ ታስቈጡትም ዘንድ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን ነገር በሠራችሁ ጊዜ፥,ወዑቁ እንከ አንትሙ ኢትርስዑ ኪዳኖ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ዘተካየደ ምስሌክሙ ወአበስክሙ ወገበርክሙ ለክሙ ግልፎ በአምሳለ ኵሉ ዘበእንቲአሁ ቀሠፈከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"Take heed unto yourselves, lest ye forget the covenant of the LORD your God, which he made with you, and make you a graven image, or the likeness of any thing, which the LORD thy God hath forbidden thee." +ትወርሱአት ዘንድ ዮርዳኖ���ን ተሻግራችሁ ከምትገቡባት ምድር ፈጥናችሁ እንድትጠፉ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን በእናንተ አስመሰክራለሁ፤ ፈጽሞም ትጠፋላችሁ እንጂ ረጅም ዘመን አትቀመጡባትም።,እስመ እግዚአብሔር አምላክከ እሳት እንተ ታኀልቅ ውእቱ ወአምላክ ቀናኢ ውእቱ ።,"For the LORD thy God is a consuming fire, even a jealous God." +እግዚአብሔርም በአሕዛብ መካከል ይበትናችኋል፥ እግዚአብሔር በውስጣቸው በሚያኖራችሁ በአሕዛብ መካከልም ጥቂቶች ሆናችሁ ትቀራላችሁ።,ለእመ ወለድከ ደቂቀ ወአዋልደ ወደቂቀ ደቂቅከ ወጐንደይክሙ ላዕለ ምድር ወአበስክሙ ወገበርክሙ ለክሙ በአምሳለ ኵሉ ወገበርክሙ እኪተ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ከመ ታምዕዕዎ ፤,"When thou shalt beget children, and children's children, and ye shall have remained long in the land, and shall corrupt yourselves, and make a graven image, or the likeness of any thing, and shall do evil in the sight of the LORD thy God, to provoke him to anger:" +በዚያም የማያዩትን የማይሰሙትንም የማይበሉትንም የማያሸቱትንም፥ በሰው እጅ ከእንጨትና ከድንጋይ የተሠሩትን አማልክት ታመልካላችሁ።,ናሁ ኣሰምዕ ላዕሌክሙ ሰማየ ወምድረ ከመ ትጠፍኡ ወትዶመሰሴ እምነ ምድር እንተ ውስቴታ አንትሙ ተዐድውዎ ለዮርዳንስ ህየ ከመ ትትዋረስዋ ወኢትጐነድዩ መዋዕለ ውስቴታ አላ ተቀጥቅጦ ትትቀጠቀጡ ።,"I call heaven and earth to witness against you this day, that ye shall soon utterly perish from off the land whereunto ye go over Jordan to possess it; ye shall not prolong your days upon it, but shall utterly be destroyed." +ነገር ግን ከዚያ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ትሻላችሁ፤ በልብህም ሁሉ በነፍስህም ሁሉ የፈለግኸው እንደ ሆነ ታገኘዋለህ።,ወይዘርወክሙ እግዚአብሔር ውስተ ኵሉ አሕዛብ ወትተርፉ ውኁዳነ በኍልቍ ውስተ አሕዛብ እለ ውስቴቶሙ ያበውአክሙ እግዚአብሔር ህየ ።,"And the LORD shall scatter you among the nations, and ye shall be left few in number among the heathen, whither the LORD shall lead you." +ይህም ሁሉ በደረሰብህ ጊዜ፥ ስትጨንቅ፥ በዘመኑ ፍጻሜ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ትመለሳለህ፥ ቃሉንም ትሰማለህ።,ወታመልኩ በህየ አማልክተ ባዕድ ግብረ እደ እጓለ እመሕያው ዕፀወ ወእበነ እለ ኢያሬእዩ ወኢይሰምዑ ወኢይበልዑ ወኢያጼንዉ ።,"And there ye shall serve gods, the work of men's hands, wood and stone, which neither see, nor hear, nor eat, nor smell." +አምላክህ እግዚአብሔር መሐሪ አምላክ ነውና አይተውህም፥ አያጠፋህምም፥ ለአባቶችህም የማለላቸውን ቃል ኪዳኑን አይረሳም።,ወእምዝ ተኀሥሥዎ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ በህየ ወትረክብዎ ሶበ ኀሠሥክምዎ በኵሉ ልብክሙ ወበኵሉ ነፍስክሙ በሕማምክሙ ።,"But if from thence thou shalt seek the LORD thy God, thou shalt find him, if thou seek him with all thy heart and with all thy soul." +እግዚአብሔር ሰውን በምድር ላይ ከፈጠረው ጀምሮ፥ ከሰማይ ዳር እስከ ዳርቻዋ ድረስ ከቶ እንዲህ ያለ ታላቅ ነገር ወይም እንደ እርሱ ያለ ተሰምቶ እንደሆነ ከአንተ በፊት የነበረውን የቀደመውን ዘመን ጠይቅ።,ወይረክበክሙ ኵሉ ዝንቱ ነገር በደኃሪ መዋዕል ወትትመየጡ ኀበ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወይሰምዐክሙ ።,"When thou art in tribulation, and all these things are come upon thee, even in the latter days, if thou turn to the LORD thy God, and shalt be obedient unto his voice;" +አንተ ከእሳት ውስጥ ሆኖ ሲናገር የእግዚአብሔርን ድምፅ እንደ ሰማህ፥ ሌላ ሕዝብ ሰምቶ በሕይወት ይኖራልን?,እስመ አምላክ መሓሪ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክከ ኢየኀድገከ ወኢያጠፍአከ ወኢይረስዕ ኪዳኖሙ ለአበዊከ ዘመሐለ ሎሙ እግዚአብሔር ።,"(For the LORD thy God is a merciful God;) he will not forsake thee, neither destroy thee, nor forget the covenant of thy fathers which he sware unto them." +አምላካችሁ እግዚአብሔር በዓይናችሁ ፊት በግብፅ ለእናንተ እንደ ሠራው ሁሉ፥ በፈተናና በተአምራት፥ በድንቅና በሰልፍ፥ በጸናች እጅና በተዘረጋ ክንድ በታላቅም ማ��ፈራት እግዚአብሔር ከሌላ ሕዝብ መካከል ገብቶ ለእርሱ ሕዝብን ይወስድ ዘንድ ሞክሮ ነበርን?,ተሰአሉ ዘቀዲሙ መዋዕለ ዘኮነ እምቅድሜከ እምአመ ፈጠሮ እግዚአብሔር ለእጓለ እመሕያው ዲበ ምድር እምጽንፈ ሰማይ እስከ ጽንፈ ሰማይ ለእመ ኮነ ከመ ዝንቱ ነገር ወለእመ ኮነ ከመዝ ፤,"For ask now of the days that are past, which were before thee, since the day that God created man upon the earth, and ask from the one side of heaven unto the other, whether there hath been any such thing as this great thing is, or hath been heard like it?" +እግዚአብሔርም አምላክ እንደ ሆነ ታውቅ ዘንድ ይህ ለአንተ ተገለጠ፤ ከእርሱም ሌላ አምላክ የለም።,ወለእመ ሰምዐ ሕዝብ ቃለ እግዚአብሔር አምላክ ዘሕያው እንዘ ይትናገር እምነ ማእከለ እሳት በከመ ሰማዕከ አንተ ወሐየውከ ፤,"Did ever people hear the voice of God speaking out of the midst of the fire, as thou hast heard, and live?" +ያስተምርህ ዘንድ ከሰማይ ድምፁን አሰማህ፤ በምድርም ላይ ታላቁን እሳት አሳየህ፤ ከእሳትም ውስጥ ቃሉን ሰማህ።,ለእመ አመከረ እግዚአብሔር ወቦአ ወነሥአ ሎቱ ሕዝበ እምነ ማእከለ ሕዝብ በአመክሮ ወበተአምር ወበመድምም ወበቀትል ወበእድ ጽንዕት ወበመዝራዕት ልዑል ወበመደንግፅ ዐበይት በከመ ኵሉ ዘገብረ እግዚአብሔር በምድረ ግብጽ በቅድሜከ እንዘ ትሬኢ ፤,"Or hath God assayed to go and take him a nation from the midst of another nation, by temptations, by signs, and by wonders, and by war, and by a mighty hand, and by a stretched out arm, and by great terrors, according to all that the LORD your God did for you in Egypt before your eyes?" +አባቶችህን ወድዶአልና ከእነርሱ በኋላ ዘራቸውን መረጠ፥ ዛሬ እንደ ሆነው ሁሉ ከአንተ የጸኑትን ታላላቆችን አሕዛብ በፊትህ እንዲያወጣ፥ አንተንም እንዲያገባህ፥ ምድራቸውንም ርስት አድርጎ እንዲሰጥህ፥ ከአንተ ጋር ሆኖ በታላቅ ኃይሉ ከግብፅ አወጣህ።,ከመ ታእምር ከመ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክ ወአልቦ ባዕደ እንበሌሁ ።,"Unto thee it was shewed, that thou mightest know that the LORD he is God; there is none else beside him." +እንግዲህ እግዚአብሔር በላይ በሰማይ በታችም በምድር አምላክ እንደ ሆነ፥ ሌላም እንደሌለ ዛሬ እወቅ፥ በልብህም ያዝ።,እምሰማይ ተሰምዐ ቃሉ ከመ ይማህርከ ወበምድር አርአየ እሳቶ ዐባየ ወሰማዕከ ቃሎ እምነ ማእከለ እሳት ።,"Out of heaven he made thee to hear his voice, that he might instruct thee: and upon earth he shewed thee his great fire; and thou heardest his words out of the midst of the fire." +ለአንተ ከአንተም በኋላ ለልጆችህ መልካም ይሆን ዘንድ፥ አምላክህም እግዚአብሔር ለዘላለም በሚሰጥህ ምድር ዕድሜህ ይረዝም ዘንድ፥ እኔ ዛሬ የማዝዝህን ሥርዓቱንና ትእዛዙን ጠብቅ።,እስመ ያፈቅሮሙ ለአበዊከ ወኀርዮሙ ለዘርኦሙ እምድኅሬሆሙ ኪያክሙ እምኵሉ አሕዛብ ወአውፅአከ ውእቱ በኀይሉ ዐቢይ እምነ ግብጽ ፤,"And because he loved thy fathers, therefore he chose their seed after them, and brought thee out in his sight with his mighty power out of Egypt;" +በዚያን ጊዜ ሙሴ ትናንት ከትናንት በስቲያም ጠላቱ ያልሆነውን ባልንጀራውን ሳያውቅ የገደለ ገዳዩ ይሸሽባቸው ዘንድ፥ ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ሸሽቶ በሕይወት ይኖር ዘንድ በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞች ለየ።,ከመ ያጥፍኦሙ ለአሕዛብ ዐበይት ወጽኑዓን እምቅድመ ገጽከ ከመ ያብእከ ወየሀብከ ምድሮሙ ትረሳ በከመ ሀለውከ ዮም ።,"To drive out nations from before thee greater and mightier than thou art, to bring thee in, to give thee their land for an inheritance, as it is this day." +ከተሞቹም ለሮቤል ነገድ በምድረ በዳ በደልዳላ ስፍራ ያለ ቦሶር፥ ለጋድም ነገድ በገለዓድ ያለ ራሞት፥ ለምናሴም ነገድ በባሳን ያለ ጎላን ነበሩ።,ወታአምር ዮም ከመ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክ ውእቱ እግዚአብሔር በሰማይ በላዕሉ ወበምድር በታሕቱ ወአልቦ ባዕደ እንበሌሁ ።,"Know therefore this day, and consider it in thine heart, that the LORD he is God in heaven above, and upon the earth beneath: there is none else." +ሙሴም በእስራኤል ልጆች ፊት ያኖራት ሕግ ይህች ናት፤,ወዕቀቡ ኵነኔሁ ወትእዛዞ ዘእኤዝዘክሙ አነ ዮም ከመ ሠናይ ይኩንክሙ ወለውሉድክሙሂ እምድኅሬክሙ ከመ ይኑኅ መዋዕሊክሙ ውስተ ምድር እንተ ይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ መዋዕል ።,"Thou shalt keep therefore his statutes, and his commandments, which I command thee this day, that it may go well with thee, and with thy children after thee, and that thou mayest prolong thy days upon the earth, which the LORD thy God giveth thee, for ever." +ሙሴና የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ከወጡ በኋላ በመቱት፥ በሐሴቦን ተቀምጦ በነበረው በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን ምድር፥ በቤተ ፌጎር አንጻር ባለው ሸለቆ በዮርዳኖስ ማዶ፥ ከግብፅ በወጡ ጊዜ ሙሴ ለእስራኤል ልጆች የተናገረው ምስክርና ሥርዓት ፍርድም ይህ ነው።,ወይእተ አሚረ ፈለጠ ሙሴ ሠላሰ አህጉረ በማዕዶተ ዮርዳንስ በመንገለ ሠረቀ ፀሐይ ፤,Then Moses severed three cities on this side Jordan toward the sunrising; +የእርሱንና የባሳንን ንጉሥ የዐግን ምድር፥ በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ የነበሩትን የሁለቱን የአሞራውያንን ነገሥታት ምድር፥,ከመ ይስኪ ህየ ቀታሊ ዘቀተለ ካልኦ እንዘ ኢያአምር ወኢኮነ ጸላኢሁ ትካት ወይስኪ ውስተ አሐቲ እምእላንቱ አህጉር ወየሐዩ ፤,"That the slayer might flee thither, which should kill his neighbour unawares, and hated him not in times past; and that fleeing unto one of these cities he might live:" +በአርኖን ወንዝ ዳር ካለችው ከአሮዔር ጀምሮ እስከ ሲዎን ተራራ እስከ አርሞንዔም ድረስ፥,ቦሶር በውስተ ገዳም ውስተ ምድረ ሐቅል ለሮቤል ወራሞት በገላአድ ለጋድ ወአውሎን በባሳን ለምናሴ ።,"Namely, Bezer in the wilderness, in the plain country, of the Reubenites; and Ramoth in Gilead, of the Gadites; and Golan in Bashan, of the Manassites." +በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ከፈስጋ ተራራ በታች ያለውን ዓረባ ሁሉ እስከ ዓረባ ባሕር ድረስ ወሰዱ።,ዝንቱ ውእቱ ሕግ ዘአዘዞሙ ሙሴ በቅድሜሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,And this is the law which Moses set before the children of Israel: +በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር። እንደ ፊተኞች ያሉትን ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠርበህ ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ ለአንተም የእንጨት ታቦት ሥራ፤,ወይቤለኒ እግዚአብሔር በውእቶን መዋዕል ቅር ለከ ክልኤ ጽላተ ዘእብን ከመ እለ ቀዲሙ ወዕረግ ኀቤየ ውስተ ደብር ወግበር ታቦተ እንተ ዕፅ ።,"At that time the LORD said unto me, Hew thee two tables of stone like unto the first, and come up unto me into the mount, and make thee an ark of wood." +በሰበርሃቸውም በፊተኞቹ ጽላቶች የነበሩትን ቃሎች በእነዚህ ጽላቶች እጽፋለሁ፥ በታቦቱም ውስጥ ታደርጋቸዋለህ አለኝ።,ወእጽሕፍ ውስተ ውእቶን ጽላት ኵሎ ቃለ ዘሀለወ ውስተ እልክቱ ጽላት እለ ቀዲሙ ቀጥቀጥከ ወደዮን ውስተ ታቦት ።,"And I will write on the tables the words that were in the first tables which thou brakest, and thou shalt put them in the ark." +ከግራርም እንጨት ታቦትን ሠራሁ፥ እንደ ፊተኞችም ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠረብሁ፤ ሁለቱንም ጽላቶች በእጄ ይዤ ወደ ተራራው ወጣሁ።,ወገበርኩ ታቦተ እንተ ዕፅ ዘኢይነቅዝ ወወቀርኩ ክልኤ ጽላተ ዘእብን ከመ እለ ቀዲሙ ወዐረጉ ውስተ ደብር ወውስተ እዴየ ውእቶን ክልኤሆን ጽላት ።,"And I made an ark of shittim wood, and hewed two tables of stone like unto the first, and went up into the mount, having the two tables in mine hand." +ስብሰባ ተደርጎ በነበረበትም ቀን እግዚአብሔር በተራራው ላይ በእሳት ውስጥ ሆኖ የተናገራችሁን አሠርቱን ቃላት ቀድሞ ተጽፈው እንደ ነበረ በጽላቶቹ ላይ ጻፈ፤ እግዚአብሔርም እነርሱን ለእኔ ሰጠኝ።,ወጸሐፈ ውስተ ውእቶን ጽላት በከመ ውእቱ መጽሐፍ ዘቀዲሙ ዓሥሩ ቃለ ዘነገረነ እግዚአብሔር በደብረ ሲና በማእከለ እሳት ።,"And he wrote on the tables, according to the first writing, the ten commandments, which the LORD spake unto you in the mount out of the midst of the fire in the day of the assembly: and the LORD gave them unto me." +ተመልሼም ከተራራው ወረድሁ፥ ጽላቶችንም በሠራሁት ታቦት ውስጥ አደረግኋቸው፤ እግዚአብሔርም እንዳዘዘኝ በዚያ ኖሩ።,ወወደይክዎን ውስተ ታቦት ለውእቶን ጽላት እለ ገበርኩ ወነበራ ህየ በከመ አዘዘኒ እግዚአብሔር ።,"And I turned myself and came down from the mount, and put the tables in the ark which I had made; and there they be, as the LORD commanded me." +የእስራኤልም ልጆች ከብኤሮት ብኔያዕቃን ወደ ሞሴራ ተጓዙ፤ በዚያም አሮን ሞተ በዚያም ተቀበረ፤ በእርሱም ፋንታ ልጁ አልዓዛር ካህን ሆነ።,ወግዕዙ ደቂቀ እስራኤል እምነ ቤሮሱ ዘደቂቀ ኢያቅም ዘሚሳዴ ወበህየ ሞተ አሮን ወተቀብረ በህየ ወተሠይመ በህየ አል ዓዛር ወልዱ ካህን ህየንቴሁ ።,"And the children of Israel took their journey from Beeroth of the children of Jaakan to Mosera: there Aaron died, and there he was buried; and Eleazar his son ministered in the priest's office in his stead." +ከዚያም ወደ ጉድጎዳ ተጓዙ፤ ከጉድጎዳም ወደ ውኃ ፈሳሾች ምድር ወደ ዮጥባታ ተጓዙ።,ወእምህየ ግዕዙ ውስተ ገድገድ ወእምነ ገድገድ ውስተ ዔጤቦታ ምድር ዘአንቅዕተ ማይ ።,"From thence they journeyed unto Gudgodah; and from Gudgodah to Jotbath, a land of rivers of waters." +በዚያን ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ይሸከም ዘንድ፥ እርሱንም ለማገልገል በእግዚአብሔር ፊት ይቆም ዘንድ፥ በስሙም ይባርክ ዘንድ እግዚአብሔር እስከ ዛሬ ድረስ የሌዊን ነገድ ለየ።,ወበውእቶን መዋዕል ፈለጦሙ እግዚአብሔር ለነገደ ሌዊ ከመ ይጹሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወከመ ይቁሙ ቅድመ እግዚአብሔር ወይግበሩ ወይጸልዩ በስመ ዚአሁ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"At that time the LORD separated the tribe of Levi, to bear the ark of the covenant of the LORD, to stand before the LORD to minister unto him, and to bless in his name, unto this day." +ስለዚህ ለሌዊ ከወንድሞቹ ጋር ክፍልና ርስት የለውም፤ አምላክህ እግዚአብሔር እንደ ተናገረው እግዚአብሔር ርስቱ ነው።,ወበበይነ ዝንቱ አልቦሙ ለሌዋውያን ክፍለ ወርስተ ምስለ አኀዊሆሙ እስመ እግዚአብሔር ውእቱ ክፍሉ በከመ ይቤሎ ።,"Wherefore Levi hath no part nor inheritance with his brethren; the LORD is his inheritance, according as the LORD thy God promised him." +እኔም እንደ ፊተኛው ጊዜ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በተራራው ላይ ተቀመጥሁ፤ እግዚአብሔርም በዚህ ጊዜ ደግሞ ሰማኝ፤ እግዚአብሔር ሊያጠፋህ አልወደደም።,ወአንሰ ቆምኩ ውስተ ደብር ፵ዕለተ ወ፵ሌሊተ ወሰምዐኒ እግዚአብሔር በውእቶንሂ መዋዕል ወኀደገክሙ እግዚአብሔር ወኢያጥፍአክሙ ።,"And I stayed in the mount, according to the first time, forty days and forty nights; and the LORD hearkened unto me at that time also, and the LORD would not destroy thee." +እግዚአብሔርም። ተነሥተህ በሕዝቡ ፊት ተጓዝ፤ ለአባቶቻቸውም ልሰጣቸው ወደ ማልሁላቸው ምድር ይግቡ ይውረሱአትም አለኝ።,ወይቤለኒ እግዚአብሔር ሑር ወንግር ቅድሜሆሙ ለዝንቱ ሕዝብ ወይባኡ ወይትወረሱ ምድረ እንተ መሐልኩ ለአበዊሆሙ ከመ አሀቦሙ ።,"And the LORD said unto me, Arise, take thy journey before the people, that they may go in and possess the land, which I sware unto their fathers to give unto them." +እስራኤል ሆይ፥ አሁንስ አምላክህን እግዚአብሔርን ትፈራ ዘንድ፥ በመንገዱም ሁሉ ትሄድ ዘንድ፥ አምላክህንም እግዚአብሔርን ትወድድ ዘንድ፥ በፍጹምም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ ታመልከው ዘንድ፥ መልካምም እንዲሆንልህ ዛሬ ለአንተ የማዝዘውን የእግዚአብሔርን ትእዛዝና ሥርዓት ትጠብቅ ዘንድ ነው እንጂ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ የሚፈልገው ምንድር ነው?,ወይእዜኒ እስራኤል ምንተ ይፈቅድ እምኔከ እግዚአብሔር እንበለ ከመ ትፍርሆ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወትሑር በኵሉ ፍናዊሁ ወከመ ታፍቅሮ ወታምልኮ ለእግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ልብከ ወበኵሉ ነፍስከ ፤,"And now, Israel, what doth the LORD thy God require of thee, but to fear the LORD thy God, to walk in all his ways, and to love him, and to serve the LORD thy God with all thy heart and with all thy soul," +እነሆ፥ ሰማይ ሰማየ ሰማያትም፥ ምድርም በእርስዋም ያለው ሁሉ የአምላክህ የእግዚአብሔር ነው።,ወትዕቀብ ትእዛዞ ለእ ግዚአብሔር አምላክከ ወኵነኔሁ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ከመ ሠናይ ይኩንከ ።,"To keep the commandments of the LORD, and his statutes, which I command thee this day for thy good?" +ብቻ እግዚአብሔር ስለ አባቶችህ ደስ ብሎታል፥ እነርሱንም ወድዶአል፤ ከእነርሱም በኋላ እናንተን ዘራቸውን እንደ ዛሬው ሁሉ ከአሕዛብ ሁሉ መካከል መረጠ።,ወናሁ ለእግዚአብሔር አምላክከ ሰማይ ወሰማየ ሰማያት ወምድር ወኵሉ ዘውስቴታ ።,"Behold, the heaven and the heaven of heavens is the LORD'S thy God, the earth also, with all that therein is." +እንግዲህ አምላካችሁ እግዚአብሔር የአማልክት አምላክ የጌቶችም ጌታ፥ ታላቅ አምላክ ኃያልም የሚያስፈራም፥ በፍርድ የማያደላ፥ መማለጃም የማይቀበል ነውና እናንተ የልባችሁን ሸለፈት ግረዙ፥ ክእንግዲህ ወዲህም አንገተ ደንዳና አትሁኑ።,ወዳእሙ አበዊክሙ አብደረ እግዚአብሔር ያፈቅሮሙ ወኀርየ ዘርኦሙ እምድኅሬሆሙ ኪያክሙ እምነ ኵሉ አሕዛብ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"Only the LORD had a delight in thy fathers to love them, and he chose their seed after them, even you above all people, as it is this day." +ለድሃ አደጉና ለመበለቲቱ ይፈርዳል፥ መብልና ልብስም ይሰጠው ዘንድ ስደተኛውን ይወድዳል።,ወግዝሩ እከዮ ለልብክሙ ወኢታግዝፉ ክሳደክሙ እንከ ።,"Circumcise therefore the foreskin of your heart, and be no more stiffnecked." +እናንተ በግብፅ አገር ስደተኞች ነበራችሁና ስለዚህ ስደተኛውን ውደዱ።,እስመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ውእቱ አምላከ አማልክት ወእግዚአ አጋእስት ውእቱ እግዚአብሔር ዐቢይ ወጽኑዕ ወግሩም ዘኢያደሉ ለገጽ ወኢይነሥእ ሕልያነ ።,"For the LORD your God is God of gods, and Lord of lords, a great God, a mighty, and a terrible, which regardeth not persons, nor taketh reward:" +አምላክህን እግዚአብሔርን ፍራ፥ እርሱንም አምልክ፤ ከእርሱም ተጣበቅ፥ በስሙም ማል።,ወይገብር ፍትሐ ለግዩር ወለእጓለ ማውታ ወለእቤር ወያፈቅሮ ለግዩር ወይሁቦ ሲሳዮ ወዐራዞ ።,"He doth execute the judgment of the fatherless and widow, and loveth the stranger, in giving him food and raiment." +ዓይኖችህ ያዩትን እነዚህን ታላላቆች የሚያስፈሩትንም ነገሮች ያደረገልህ እርሱ ክብርህ ነው፥ እርሱም አምላክህ ነው።,ወአፍቅር ዎ ለግዩር እስመ አንትሙኒ ግዩራነ ኮንክሙ በምድረ ግብጽ ።,Love ye therefore the stranger: for ye were strangers in the land of Egypt. +አባቶችህ ሰባ ነፍስ ሆነው ወደ ግብፅ ወረዱ፤ አሁንም አምላክህ እግዚአብሔር ብዛትህን እንደ ሰማይ ከዋክብት አደረገ።,ለእግዚአብሔር አምላክከ ፍርሆ ወሎቱ ለባሕቲቱ አምልኮ ወሎቱ ትልዎ ወበስመ ዚአሁ መሐል,"Thou shalt fear the LORD thy God; him shalt thou serve, and to him shalt thou cleave, and swear by his name." +እንግዲህ አምላክህን እግዚአብሔርን ውደድ፥ ሕጉንም ሥርዓቱንም ፍርዱንም ትእዛዙንም ሁልጊዜ ጠብቅ።,ወአፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወዕቀብ ሕጎ ወኵነኔሁ ወትእዛዞ ወፍትሖ በኵሉ መዋዕለ ሕይወትከ ።,"Therefore thou shalt love the LORD thy God, and keep his charge, and his statutes, and his judgments, and his commandments, alway." +የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ተግሣጽ፥ ታላቅነቱንም፥ የጸናችም እጁን፥ የተዘረጋውንም ክንዱን፥,ወታእምሩ ዮም ከመ አኮ ደቂቅክሙ ዘርእዩ ወአእመሩ ተግሣጾ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወዐቢያቲሁ ወእድ ጽንዕት ወመዝራዕት ልዑል ፤,"And know ye this day: for I speak not with your children which have not known, and which have not seen the chastisement of the LORD your God, his greatness, his mighty hand, and his stretched out arm," +በግብፅም መካከል በንጉሡ በፈርዖንና በአገሩ ሁሉ ላይ ያደረጋትን ተአምራቱንና ሥራውን፥,ወተአምሪሁ ወመድምሙ ኵሎ ዘገብረ በማእከለ ግብጽ ወበፈርዖን ንጉ��� ግብጽ ወበኵሉ ምድሩ ፤,"And his miracles, and his acts, which he did in the midst of Egypt unto Pharaoh the king of Egypt, and unto all his land;" +በተከተሉአችሁም ጊዜ በኤርትራ ባሕር ውኃ እንዳሰጠማቸው፥ እግዚአብሔርም እስከ ዛሬ ድረስ እንዳጠፋቸው፥ በግብፅ ጭፍራ በፈረሶቻቸውም በሰረገሎቻቸውም ያደረገውን፥,ወኵሎ ዘገብረ በኀይሎሙ ለግብጽ ወበሰረገላቲሆሙ ወበአፍራሲሆሙ ዘከመ ከደኖሙ ማየ ባሕረ ኤርትራ ላዕለ ገጾሙ እንዘ ይዴግኑክሙ እሙንቱ እምድኅሬክሙ ወአጥፍኦሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ እስከ ዛቲ ዕለት ፤,"And what he did unto the army of Egypt, unto their horses, and to their chariots; how he made the water of the Red sea to overflow them as they pursued after you, and how the LORD hath destroyed them unto this day;" +ወደዚህ ስፍራ እስክትመጡ ድረስ በምድረ በዳ ያደረገላችሁን፥,ወኵሎ ዘገብረ ለክሙ በገዳም እስከ በጻሕክሙ ዘንተ መካነ ፤,"And what he did unto you in the wilderness, until ye came into this place;" +በእስራኤልም ሁሉ መካከል ምድር አፍዋን ከፍታ እነርሱንና ቤተሰቦቻቸውን ድንኳኖቻቸውንም ለእነርሱም የነበራቸውን ሁሉ በዋጠቻቸው በሮቤል ልጅ በኤልያብ ልጆች በዳታንና በአቤሮን ያደረገውን ላላወቁትና ላላዩት ልጆቻችሁ አልነግራቸውምና እናንተ ዛሬ እወቁ።,ወኵሎ ዘገብረ በዳታን ወበአቢሮን ደቂቀ ኤልያብ ወልደ ሮቤል እንተ ፈትሐት ምድር አፉሃ ወውሕጠቶሙ ወለአብያቲሆሙ ወለደባትሪሆሙ ወለኵሉ ንዋዮሙ ዘምስሌሆሙ እምነ ማእከሎሙ ለኵሉ እስራኤል ።,"And what he did unto Dathan and Abiram, the sons of Eliab, the son of Reuben: how the earth opened her mouth, and swallowed them up, and their households, and their tents, and all the substance that was in their possession, in the midst of all Israel:" +ነገር ግን እግዚአብሔር ያደረጋትን ታላቂቱን ሥራ ሁሉ ዓይኖቻችሁ አይተዋል።,እስመ አዕይንቲክሙ ርእያ ኵሎ ግብረ ዐቢያተ ዘገብረ እግዚአብሔር ።,But your eyes have seen all the great acts of the LORD which he did. +እንግዲህ እንድትጠነክሩ፥ ትወርሱአትም ዘንድ ወደምትሻገሩባት ምድር እንድትገቡ እንድትወርሱአትም፥ እግዚአብሔርም ለእነርሱና ለዘራቸው ይሰጣት ዘንድ በማለላቸው ወተትና ማርም በምታፈስሰው ምድር ዕድሜአችሁ እንዲረዝም፥ ዛሬ ለእናንተ የማዝዘውን ትእዛዝ ሁሉ ጠብቁ።,ወዕቀቡ ኵሎ ትእዛዞ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ከመ ትሕየዉ ወትትባዝኁ ወትባኡ ትትዋረሱ ምድረ እንተ ላቲ ተዐድዉ ዮርዳንስ ከመ ትትዋረስዋ በህየ ፤,"Therefore shall ye keep all the commandments which I command you this day, that ye may be strong, and go in and possess the land, whither ye go to possess it;" +ትወርሳት ዘንድ የምትገባባት ምድር፥ በአትክልት ስፍራ እንደሚዘሩ ዘርህን እንደዘራህባት፥ በእግርህም እንዳጠጣሃት፥ እንደ ወጣህባት እንደ ግብፅ ምድር አይደለችም።,ከመ ይኑኅ መዋዕሊክሙ በውስተ ምድር እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊክሙ ከመ የሀቦሙ ወለዘርኦሙ እምድኅሬሆሙ ምድረ እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዓረ ።,"And that ye may prolong your days in the land, which the LORD sware unto your fathers to give unto them and to their seed, a land that floweth with milk and honey." +ነገር ግን ትወርሱአት ዘንድ ተሻግራችሁ የምትገቡባት ምድር ኮረብታና ሸለቆ ያለባት አገር ናት፤ በሰማይ ዝናብ ውኃ ትረካለች።,ወከመዝ ይእቲ ምድር እንተ ትበውእ ህየ ትትወረሳ አኮ ከመ ምድረ ግብጽ ይእቲ እንተ እምኔሃ ወፃእከ ዘሶበ ዘይዘርኡ ዘርአ ይሰቅዩ በእገሪሆሙ ከመ ዐጸደ ኀምል ።,"For the land, whither thou goest in to possess it, is not as the land of Egypt, from whence ye came out, where thou sowedst thy seed, and wateredst it with thy foot, as a garden of herbs:" +አምላክህ እግዚአብሔር የሚጐበኛት አገር ናት፤ ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ የአምላክህ የእግዚአብሔር ዓይን ሁልጊዜ በእርስዋ ላይ ነው።,ወምድርሰ እንተ ህየ ትበውእ ከመ ትትዋረሳ ምድር ይእቲ እንተ ባቲ አድባረ ወአምዳረ ወእ��ነ ዝናመ ሰማይ ትሰቀይ ማየ ፤,"But the land, whither ye go to possess it, is a land of hills and valleys, and drinketh water of the rain of heaven:" +እንዲህም ይሆናል፤ እናንተ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ትወድዱ ዘንድ፥ በፍጹምም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ታመልኩት ዘንድ ዛሬ ለእናንተ የማዝዘውን ትእዛዜን ፈጽማችሁ ብትሰሙ፥,ምድር እንተ ዘልፈ ይኄውጻ እግዚአብሔር አምላክከ ወአዕይንቲሁ ለእግዚአብሔር አምላክከ ላዕሌሃ እምርእሰ ዓመት እስከ ማኅለቅቱ ለዓመት ።,"A land which the LORD thy God careth for: the eyes of the LORD thy God are always upon it, from the beginning of the year even unto the end of the year." +እህልህን ወይንህንም ዘይትህንም ትሰበስብ ዘንድ በየጊዜው የበልጉን ዝናብና የክረምቱን ዝናብ ለምድራችሁ አወርዳለሁ።,ወለእመሰ ሰሚዐ ሰማዕክሙ ኵሎ ትእዛዘ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም ከመ ታፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወታምልኮ በኵሉ ልብከ ወበኵሉ ነፍስከ ፤,"And it shall come to pass, if ye shall hearken diligently unto my commandments which I command you this day, to love the LORD your God, and to serve him with all your heart and with all your soul," +በሜዳ ለእንስሶችህ ሣርን እሰጣለሁ፥ ትበላማለህ፥ ትጠግብማለህ።,ወይሁብ ዝናሞ በበ መዋዕሊሁ ላዕለ ምድርክሙ ዘነግህኒ ወዘሰርክኒ ወአስተጋቢአከ እክለከ ወወይነከ ወቅብአከ ፤,"That I will give you the rain of your land in his due season, the first rain and the latter rain, that thou mayest gather in thy corn, and thy wine, and thine oil." +ልባችሁ እንዳይስት፥ ፈቀቅ እንዳትሉ፥ ሌሎችንም አማልክት እንዳታመልኩ፥ እንዳትሰግዱላቸውም፥,ይሁብ ሣዕረ ውስተ ገዳምከ ለእንስሳከ ወተበልዕ ወትጸግብ ።,"And I will send grass in thy fields for thy cattle, that thou mayest eat and be full." +የእግዚአብሔርም ቍጣ እንዳይነድድባችሁ፥ ዝናብም እንዳይዘንብ ምድሪቱም ፍሬዋን እንዳትሰጥ ሰማይን እንዳይዘጋባችሁ፤ እግዚአብሔርም ከሚሰጣችሁ ከመልካሚቱ ምድር ፈጥናችሁ እንዳትጠፉ ተጠንቀቁ።,ወዑቅ ባሕቱ ኢታሥብሑ ልበክሙ ወትክሐዱ ወትሑሩ ወታምልኩ ባዕደ አማልክተ ወትስግዱ ሎሙ ።,"Take heed to yourselves, that your heart be not deceived, and ye turn aside, and serve other gods, and worship them;" +እንግዲህ እነዚህን ቃሎች በልባችሁና በነፍሳችሁ አኑሩ፤ እነርሱንም ለምልክት በእጃችሁ ላይ እሰሩአቸው፥ በዓይኖቻችሁም መካከል እንደክታብ ይሁኑ።,ወይትመዓዕ በመዐት እግዚአብሔር ላዕሌክሙ ወየዐጽዋ ለሰማይ ወኢይመጽእ ዝናም ወምድርኒ ኢትሁብ ፍሬሃ ወትጠፍኡ ፍጡነ እምነ ምድር ቡርክት እንተ ወሀበክሙ እግዚአብሔር ።,"And then the LORD'S wrath be kindled against you, and he shut up the heaven, that there be no rain, and that the land yield not her fruit; and lest ye perish quickly from off the good land which the LORD giveth you." +ልጆቻችሁንም አስተምሩአቸው፥ በቤትህም ስትቀመጥ፥ በመንገድም ስትሄድ፥ ስትተኛም ስትነሣም አጫውቱአቸው።,ወዕቀብዎ ለዝንቱ ነገር ውስተ ልብክሙ ወውስተ ነፍስክሙ ወረስይዎ ተአምረ ውስተ እዴክሙ ወይኩን ዘኢይትኀወስ ቅድመ አዕይንቲክሙ ።,"Therefore shall ye lay up these my words in your heart and in your soul, and bind them for a sign upon your hand, that they may be as frontlets between your eyes." +እርስዋንም እንዲሰጣቸው እግዚአብሔር ለአባቶቻችሁ በማለላቸው ምድር፥ እንደ ሰማይ ዘመን በምድር ላይ፥ ዘመናችሁ የልጆቻችሁም ዘመን ይረዝም ዘንድ በቤትህ መቃኖችና በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው።,ወመርዎ ለደቂቅክሙ ከመ ይትናገሩ ቦቱ ለእመ ነበሩ ውስተ ቤት ወለእመኒ ሖሩ ውስተ ፍኖት ወሶበኒ ትሰክብ ወሶበ ትትነሣእኒ ።,"And ye shall teach them your children, speaking of them when thou sittest in thine house, and when thou walkest by the way, when thou liest down, and when thou risest up." +አምላካችሁን እግዚአብሔርን ትወድዱ ዘንድ፥ በመንገዱም ሁሉ ትሄዱ ዘንድ፥ ከእርሱም ጋር ትጣበቁ ዘንድ፥ ዛሬ ለእናንተ የማዝዘውን ትእዛዝ ሁሉ ብትጠብቁ ብታደር��አትም፥,ወጸሐፍዎ ውስተ መርፈቀ ኆኅተ ቤትክሙ ፤,"And thou shalt write them upon the door posts of thine house, and upon thy gates:" +እግዚአብሔር እነዚህን አሕዛብ ሁሉ ከፊታችሁ ያወጣል፥ ከእናንተም የሚበልጡትን የሚበረቱትንም አሕዛብ ትወርሳላችሁ።,ከመ ይብዛኅ መዋዕሊክሙ ወመዋዕለ ውሉድክሙ ውስተ ምድር እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊክሙ ከመ የሀቦሙ በአምጣነ መዋዕለ ሰማይ ውስተ ምድር ።,"That your days may be multiplied, and the days of your children, in the land which the LORD sware unto your fathers to give them, as the days of heaven upon the earth." +የእግራችሁ ጫማ የምትረግጣት ስፍራ ሁሉ ለእናንተ ትሆናለች፤ ከምድረ በዳም ከሊባኖስም ከታላቁም ከኤፍራጥስ ወንዝ ጀምሮ እስከ ምዕራብ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል።,ወለእመ ሰሚዐ ሰማዕክሙ ኵሎ ትእዛዘ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም ከመ ትግበሩ ወታፍቅርዎ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ወከመ ትሑሩ በኵሉ ፍናዊሁ ወከመ ትትልውዎ ፤,"For if ye shall diligently keep all these commandments which I command you, to do them, to love the LORD your God, to walk in all his ways, and to cleave unto him;" +በእናንተም ፊት ማንም መቆም አይችልም፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር፥ እርሱ እንደ ተናገራችሁ፥ ማስፈራታችሁን ማስደንገጣችሁንም በምትረግጡአት ምድር ሁሉ ላይ ያኖራል።,ወያወጽኦሙ እግዚአብሔር ለእሉ አሕዛብ እምቅድመ ገጽክሙ ወትትወረስዎሙ ለአሕዛብ ዐበይት እለ ይጸንዑ ፈድፋደ እምኔክሙ ።,"Then will the LORD drive out all these nations from before you, and ye shall possess greater nations and mightier than yourselves." +እነሆ፥ እኔ ዛሬ በፊታችሁ በረከትንና መርገምን አኖራለሁ፤,ወኵሎ መካነ ኀበ ኬዶ አሰረ እገሪክሙ ለክሙ ውእቱ እምነ ገዳም ወአንጢሊባኖን ወእምነ ፈለግ ዐቢይ ኤፍራጥስ ወእስከ ባሕር እንተ መንገለ ዐረብ ይከውን ደወልክሙ ።,"Every place whereon the soles of your feet shall tread shall be yours: from the wilderness and Lebanon, from the river, the river Euphrates, even unto the uttermost sea shall your coast be." +በረከትም፥ እኔ ዛሬ ለእናንተ የማዝዘውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ብትሰሙ፤,ወአልቦ መኑሂ ዘይትቃወም ቅድመ ገጽክሙ ወይወዲ እግዚአብሔር ፍርሀተክሙ ወርዕደተክሙ ላዕለ ገጸ ኵሉ ምድር እንተ ዐረግሙ ላዕሌሃ በከመ ይቤለክሙ እግዚአብሔር ።,"There shall no man be able to stand before you: for the LORD your God shall lay the fear of you and the dread of you upon all the land that ye shall tread upon, as he hath said unto you." +መርገምም፥ የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ባትሰሙ፥ ዛሬም ካዘዝኋችሁ መንገድ ፈቀቅ ብትሉ፥ ሌሎችንም የማታውቋቸውን አማልክት ብትከተሉ ነው።,ወናሁ አነ ዮም ኣቀውም ቅድሜክሙ በረከተ ወመርገመ ፤,"Behold, I set before you this day a blessing and a curse;" +አምላክህም እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ አንተን ወደምትሄድባት ምድር ባገባህ ጊዜ፥ በረከቱን በገሪዛን ተራራ መርገሙንም በጌባል ተራራ ታኖራለህ።,በረከትሰ ለእመ ሰማዕክሙ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም ፤,"A blessing, if ye obey the commandments of the LORD your God, which I command you this day:" +እነርሱም በዮርዳኖስ ማዶ፥ ከፀሐይ መግቢያ ካለችው መንገድ በኋላ፥ በዓረባ በተቀመጡት በከነዓናውያን ምድር፥ በጌልገላ ፊት ለፊት በሞሬ የአድባር ዛፍ አጠገብ ናቸው።,ወመርገምሰ ለእመ ኢሰማዕክሙ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም ወኀደግምዋ ለፍኖት እንተ አነ እኤዝዘክሙ ዮም ወሖርክሙ ወአምለክሙ ባዕደ አማልክተ ዘኢታአምሩ ።,"And a curse, if ye will not obey the commandments of the LORD your God, but turn aside out of the way which I command you this day, to go after other gods, which ye have not known." +አምላካችሁ እግዚአብሔር የሚሰጣችሁን ምድር ትወርሱ ዘንድ ዮርዳኖስን ትሻገራላችሁ፥ ትወርሱአታላችሁም፥ ትቀመጡባታላችሁም።,ወሶበ አብአከ እግዚአብሔር አም���ክከ ውስተ ምድር እንተ ላቲ ተዐዱ ዮርዳንስ ከመ ትትወረሳ በህየ ወታገብእ በረከተ ላዕለ ደብረ ጋሪዝን ወመርገመ ላዕለ ደብረ ጌባል ፤,"And it shall come to pass, when the LORD thy God hath brought thee in unto the land whither thou goest to possess it, that thou shalt put the blessing upon mount Gerizim, and the curse upon mount Ebal." +እኔም ዛሬ በፊታችሁ የማኖራትን ሥርዓትና ፍርድ ሁሉ ታደርጉ ዘንድ ጠብቁ።,እለ ሀለዉ ማዕዶተ ዮርዳንስ ድኅረ ፍኖት ዛመንገለ ዐረበ ፀሐይ በምድረ ከናአን እለ ሀለዉ ውስተ ዐረባ ምእኃዘ ጎልጎል ቅሩበ ዕፀት ነዋኅ ።,"Are they not on the other side Jordan, by the way where the sun goeth down, in the land of the Canaanites, which dwell in the champaign over against Gilgal, beside the plains of Moreh?" +ሙሴም እስራኤልን ሁሉ ጠርቶ አላቸው። እስራኤል ሆይ፥ እንድትማሩአት በማድረግም እንድትጠብቁአት ዛሬ በጆሮአችሁ የምናገራትን ሥርዓትና ፍርድ ስሙ።,ወጸውዖሙ ሙሴ ለኵሉ እስራኤል ወይቤሎሙ ስማዕ እስራኤል ኵሎ ኵነኔ ወፍትሐ ዘአነ እነግረክሙ ዮም ውስተ እዘኒክሙ በዛቲ ዕለት ወተመሀሩ ገቢሮቶ ወዐቂቦቶ ።,"And Moses called all Israel, and said unto them, Hear, O Israel, the statutes and judgments which I speak in your ears this day, that ye may learn them, and keep, and do them." +አምላካችን እግዚአብሔር በኮሬብ ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ።,እግዚአብሔር አምላክክሙ አቀመ ኪዳኖ ምስሌክሙ በኮሬብ ።,The LORD our God made a covenant with us in Horeb. +እግዚአብሔር ዛሬ በዚህ በሕይወት ካለነው ከእኛ ከሁላችን ጋር እንጂ ከአባቶቻችን ጋር ይህችን ቃል ኪዳን አላደረገም።,አኮ ለአበዊክሙ ዘአቀመ ዘንተ ኪዳነ አላ ለክሙ እስመ አንትሙ ሀለውክሙ ዝየ ዮም ኵልክሙ ሕያዋን ።,"The LORD made not this covenant with our fathers, but with us, even us, who are all of us here alive this day." +በተራራው ላይ በእሳት ውስጥ ሆኖ እግዚአብሔር ፊት ለፊት ተናገራችሁ።,ገጸ በገጽ ተናገረክሙ እግዚአብሔር በደብር በማእከለ እሳት ።,"The LORD talked with you face to face in the mount out of the midst of the fire," +እኔ የእግዚአብሔርን ቃል እነግራችሁ ዘንድ በዚያን ጊዜ በእግዚአብሔርና በእናንተ መካከል ቆሜ ነበር፤ እናንተ በእሳቱ ምክንያት ፈርታችኋልና፥ ወደ ተራራውም አልወጣችሁምና። እርሱም አለ።,ወአንሰ እቀውም ማእከለ እግዚአብሔር ወማእከሌክሙ በይእቲ ዕለት ከመ እንግርክሙ ቃሎ ለእግዚአብሔር እስመ ፈራህክሙ እምቅድመ ገጸ እሳት ወኢዐረግሙ ውስተ ደብር ።,"(I stood between the LORD and you at that time, to shew you the word of the LORD: for ye were afraid by reason of the fire, and went not up into the mount;) saying," +ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ።,ወይቤ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክከ ዘአውፃእኩከ አምነ ምድረ ግብጽ እምነ ቤተ ቅኔት ።,"I am the LORD thy God, which brought thee out of the land of Egypt, from the house of bondage." +ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።,ወኢይኩንከ ባዕድ አማልክት እንበሌየ ።,Thou shalt have none other gods before me. +በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ፤,ወኢትግበር ለከ አምላከ ዘግልፎ ወኢበኵሉ አምሳለ ዘውስተ ሰማይ በላዕሉ ወኢበኵሉ ዘውስተ ምድር በታሕቱ ወኢበኵሉ ዘውስተ ማይ መትሕተ ምድር ።,"Thou shalt not make thee any graven image, or any likeness of any thing that is in heaven above, or that is in the earth beneath, or that is in the waters beneath the earth:" +በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኛና አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም።,ወኢትስግድ ሎሙ ወኢታምልኮሙ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክከ አምላክ ቀና�� ዘያትፈደይ ኀጣይአ ወላዲ ላዕለ ውሉድ እስከ ሣልስት ወራብዕት ትውልድ ለእለ ይጸልኡኒ ፤,"Thou shalt not bow down thyself unto them, nor serve them: for I the LORD thy God am a jealous God, visiting the iniquity of the fathers upon the children unto the third and fourth generation of them that hate me," +የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና።,ወእገብር ምሕረተ እስከ እልፍ ትውልድ ለእለ ያፈቅሩኒ ወለእለ የዐቅቡ ትእዛዝየ ።,And shewing mercy unto thousands of them that love me and keep my commandments. +እግዚአብሔር አምላክህ እንዳዘዘህ የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ ጠብቅ።,ኢትምሐል በስመ እግዚአብሔር አምላክከ በሐሰት እስመ ኢያነጽሖ እግዚአብሔር ለዛ ይምሕል በስሙ በሐሰት ።,Thou shalt not take the name of the LORD thy God in vain: for the LORD will not hold him guiltless that taketh his name in vain. +ስድስት ቀን ሥራ ተግባርህንም ሁሉ አድርግ፥,ወዕቀብ ዕለተ ሰንበት ከመ ትቀድሳ በከመ አዘዘከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"Keep the sabbath day to sanctify it, as the LORD thy God hath commanded thee." +ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር አምላክህ ሰንበት ነው፤ አንተ እንደምታርፍ ሎሌህና ገረድህ ያርፉ ዘንድ፥ አንተ ወንድ ልጅህም ሴት ልጅህም ሎሌህም ገረድህም በሬህም አህያህም ከብትህም ሁሉ በደጆችህም ውስጥ ያለ እንግዳ በእርሱ ምንም ሥራ አትሥሩ።,ሰዱሰ መዋዕለ ትገብር ግብረ ኵሎ ግብረከ ።,"Six days thou shalt labour, and do all thy work:" +አንተም በግብፅ ባሪያ እንደ ነበርህ አስብ፤ እግዚአብሔር አምላክህ በጸናች እጅና በተዘረጋ ክንድ ከዚያ አወጣህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ የሰንበትን ቀን ትጠብቅ ዘንድ አዘዘህ።,ወበሳብዕት ዕለት ሰንበቱ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወኢትግበር ባቲ ኵሎ ግብረከ ወኢወልድከ ወኢወለትከ ወኢገብርከ ወኢአመትከ ወኢላህምከ ወኢአድግከ ወኢኵሉ እንስሳከ ወኢግዩር ዘውስተ ዴዴከ ከመ ያዕርፍ ገብርከ ወአመትከ ከማከ ።,"But the seventh day is the sabbath of the LORD thy God: in it thou shalt not do any work, thou, nor thy son, nor thy daughter, nor thy manservant, nor thy maidservant, nor thine ox, nor thine ass, nor any of thy cattle, nor thy stranger that is within thy gates; that thy manservant and thy maidservant may rest as well as thou." +እግዚአብሔር አምላክህ እንዳዘዘህ አባትህንና እናትህን አክብር፤ እግዚአብሔር አምላክህ በሚሰጥህ ምድር ላይ ዕድሜህ እንዲረዝም፥ መልካምም እንዲሆንልህ።,ወተዘከር ከመ ገብር አንተ በምድረ ግብጽ ወአውፅአከ እግዚአብሔር አምላክከ እምህየ በእድ ጽንዕት ወበመዝራዕት ልዑል ወበበይነ ዝንቱ አዘዘከ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ትዕቀባ ለዕለተ ሰንበት ወትቀድሳ ።,"And remember that thou wast a servant in the land of Egypt, and that the LORD thy God brought thee out thence through a mighty hand and by a stretched out arm: therefore the LORD thy God commanded thee to keep the sabbath day." +አትግደል።,አክብር አባከ ወእመከ በከመ አዘዘከ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ሠናይት ትኩን ላዕሌከ ወይኑኅ መዋዕሊከ ዲበ ምድር እንተ ወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"Honour thy father and thy mother, as the LORD thy God hath commanded thee; that thy days may be prolonged, and that it may go well with thee, in the land which the LORD thy God giveth thee." +አታመንዝር።,ኢትሑር ኀበ ብእሲተ ብእሲ ፤ ወኢትቅትል ነፍሰ ፤ ወኢትስርቅ ፤ ወኢትኩን ስምዐ በሐሰት ላዕለ ቢጽከ ኢተሐሱ ስምዐ ።,Thou shalt not kill. +አትስረቅ።,ወኢትፍቶ ብእሲተ ካልእከ ወኢትፍቶ ቤቶ ለካልእከ ወኢገራህቶ ወኢገብሮ ወኢአመቶ ወኢላህሞ ወኢአድጎ ወኢእምኵሉ እንስሳሁ ወኢእምኵሉ ዘቦቱ ካልእከ ።,Neither shalt thou commit adultery. +በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር።,ዝንቱ ነገር ዘነገረ እግዚአብሔር ለኵሉ ተዓይኒክሙ በውስተ ደብር በማእከለ እሳት ወጽልመት ወዐውሎ ወጣቃ ወቃል ዐቢይ ወኢደገመ እንከ ወጸሐፎ ��ስተ ክልኤ ጽላት ዘእብን ወወሀበኒ እግዚአብሔር ።,Neither shalt thou steal. +የባልጀራህን ሚስት አትመኝ፤ የባልንጀራህንም ቤት እርሻውንም ሎሌውንም ገረዱንም በሬውንም አህያውንም፥ ከባልንጀራህ ገንዘብ ሁሉ ማናቸውንም አትመኝ።,ወኮነ ሶበ ሰማዕክሙ ውእተ ቃለ እምነ ማእከለ እሳት ወደብሩሂ ይነድድ በእሳት ወመጻእክሙ ኀቤየ ኵልክሙ መላእክተ ነገድክሙ ወአእሩጊክሙ ።,Neither shalt thou bear false witness against thy neighbour. +እግዚአብሔር በተራራው ላይ በእሳትና በደመናው በጨለማውም ውስጥ ሆኖ በታላቅ ድምፅ እነዚህን ቃሎች ለጉባኤአችሁ ሁሉ ተናገረ፤ ምንም ምን አልጨመረም። በሁለቱም የድንጋይ ጽላቶች ላይ ጻፋቸው፥ ለእኔም ሰጣቸው።,ወትቤሉኒ ናሁ አርአየነ እግዚአብሔር አምላክነ ስብሐቲሁ ወቃሎሂ ሰማዕነ እምነ ማእከለ እሳት ወዮም አእመርነ በዛቲ ዕለት ከመ ይትናገር እግዚአብሔር ምስለ ሰብእ ወየሐዩ ።,"Neither shalt thou desire thy neighbour's wife, neither shalt thou covet thy neighbour's house, his field, or his manservant, or his maidservant, his ox, or his ass, or any thing that is thy neighbour's." +ተራራው በእሳት ሲነድድ ከጨለማው ውስጥ ድምፁን በሰማችሁ ጊዜ፥ እናንተ፥ የነገዶቻችሁ አለቆች ሽማግሌዎቻችሁም፥ ወደ እኔ ቀረባችሁ፤,ወይእዜኒ ኢንሙት ወኢታጥፍአነ ዛቲ እሳት ዐባይ ለእመ ደገምነ ንሕነ ሰሚዖተ ቃሎ ለእግዚአብሔር አምላክነ ዓዲ ንመውት እንከ ።,"These words the LORD spake unto all your assembly in the mount out of the midst of the fire, of the cloud, and of the thick darkness, with a great voice: and he added no more. And he wrote them in two tables of stone, and delivered them unto me." +አላችሁም። እነሆ፥ አምላካችን እግዚአብሔር ክብሩንና ታላቅነቱን አሳይቶናል፥ ከእሳቱም ውስጥ ድምፁን ሰምተናል፤ እግዚአብሔርም ከሰው ጋር ሲነጋገር ሰውዮውም በሕይወት ሲኖር ዛሬ አይተናል።,ወመኑ ውእቱ ዘሥጋ ዘይሰምዕ ቃሎ ለእግዚአብሔር ዘሕያው እንዘ ይትናገር እምነ ማእከለ እሳት ካማነ ወየሐዩ ።,"And it came to pass, when ye heard the voice out of the midst of the darkness, (for the mountain did burn with fire,) that ye came near unto me, even all the heads of your tribes, and your elders;" +አሁን እንግዲህ ይህች ታላቂቱ እሳት ታቃጥለናለችና ለምን እንሞታለን? እኛ የአምላካችንን የእግዚአብሔርን ድምፅ ደግሞ ብንሰማ እንሞታለን።,ሑር አንተ ወስማዕ ኵሎ ዛይብል እግዚአብሔር አምላክነ ወንግረነ አንተ ኵሎ ዘይቤለከ እግዚአብሔር አምላክነ ወንሰምዕ ወንገብር ።,"And ye said, Behold, the LORD our God hath shewed us his glory and his greatness, and we have heard his voice out of the midst of the fire: we have seen this day that God doth talk with man, and he liveth." +ከሥጋ ለባሽ ሁሉ እኛ እንደ ሰማን በእሳት ውስጥ ሆኖ ሲናገር የሕያው አምላክን ድምፅ ሰምቶ በሕይወቱ የኖረ ማን ነው?,ወሰምዐ እግዚአብሔር ቃለ ነገርክሙ ዘነበብክሙ ዘትቤሉኒ ወይቤለኒ እግዚአብሔር ሰማዕኩ ቃሎሙ ዘይቤሉ ዝንቱ ሕዝብ ኵሎ ዘይቤሉከ ወርቱዕ ኵሉ ዘይቤሉ ።,"Now therefore why should we die? for this great fire will consume us: if we hear the voice of the LORD our God any more, then we shall die." +አንተ ቅረብ፥ አምላካችን እግዚአብሔር የሚለውን ሁሉ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔርም ለአንተ የሚናገረውን ሁሉ ለእኛ ንገረን፤ እኛም ሰምተን እናደርገዋለን።,መኑ እምወሀቦሙ ከመዝ ይኩን ላዕሌሆሙ ከመ ይፍርሁኒ ወይዕቀቡ ትእዛዝየ በኵሉ መዋዕሊሆሙ ከመ ሠናይት ትኩኖሙ ወለውሉዶሙ እስከ ለዓለም ።,"For who is there of all flesh, that hath heard the voice of the living God speaking out of the midst of the fire, as we have, and lived?" +በተናገራችሁኝም ጊዜ እግዚአብሔር የእናንተን ቃል ጽምፅ ሰማ፤ እግዚአብሔርም አለኝ። ይህ ሕዝብ የተናገሩህን ቃል ድምፅ ሰምቼአለሁ፤ የተናገሩህ ሁሉ መልካም ነገር ነው።,ሑር ወበሎሙ እትውአ ውስተ አብያቲክሙአ ።,"Go thou near, and hear all that the LORD our God shall say: and speak thou unto us all that the LORD our God shall speak unto thee; and we will hear it, and do it." +ለእነርሱም ለዘላለምም ለልጆቻቸው መልካም ይሆንላቸው ዘንድ፥ እንዲፈሩኝ ሁልጊዜም ትእዛዜን ሁሉ እንዲጠብቁ እንዲህ ያለ ልብ ምነው በሆነላቸው!,ወአንተሰ ቁም ኀቤየ እንግርከ ትእዛዝየ ወኵነኔየ ወፍትሕየ ኵሎ ዘትሜህሮሙ ወይግበሩ ከማሁ ውስተ ምድር እንተ አነ እሁቦሙ ርስቶሙ ።,"And the LORD heard the voice of your words, when ye spake unto me; and the LORD said unto me, I have heard the voice of the words of this people, which they have spoken unto thee: they have well said all that they have spoken." +ሄደህ። ወደ ድንኳናችሁ ተመለሱ በላቸው።,ወዕቀቡ ከመ ትግበሩ በከመ አዘዘኒ እግዚአብሔር አምላክከ ወኢትትገሐሥ ኢለየማን ወኢለፀጋም ፤,"O that there were such an heart in them, that they would fear me, and keep all my commandments always, that it might be well with them, and with their children for ever!" +አንተ ግን በዚህ በእኔ ዘንድ ቁም፥ ርስት አድርጌ በምሰጣቸውም ምድር ላይ ያደርጉአት ዘንድ የምታስተምራቸውን ትእዛዜንና ሥርዓቴን ፍርዴንም ሁሉ እነግርሃለሁ።,እምነ ኵሉ ፍኖት እንተ አዘዘከ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ትሑር ባቲ ወከመ ሠናይት ትኩንክሙ ወከመ ታዕርፉ ወይኑኅ መዋዕሊክሙ ውስቴ ምድር እንተ ትትዋረሱ ።,"Go say to them, Get you into your tents again." +አምላክህ እግዚአብሔር ልትወርሳት ወደምትገባባት ምድር ባመጣህ ጊዜ፥ ከፊትህም ብዙ አሕዛብን፥ ከአንተ የበለጡትን የበረቱትንም ሰባቱን አሕዛብ፥ ኬጢያዊውን ጌርጌሳዊውንም አሞራዊውንም ከነዓናዊውንም ፌርዛዊውንም ኤዊያዊውንም ኢያቡሳዊውንም ባወጣ ጊዜ፥,ወለእመ አብአከ እግዚአብሔር አምላክከ ውስተ ምድር እንተ ላቲ ተሐውር ህየ ከመ ትረሳ ወአሰሰለ አሕዛበ ዐበይተ ወብዙኀ እምቅድመ ገጽከ ኬጤዎን ወጌርጌሴዎን ወአሞሬዎን ወከናኔዎን ወፌሬዜዎን ወኤዌዎን ወኢየቡሴዎን ሰብዐቱ አሕዛብ ዐበይት እለ ይጸንዑነ ፤,"When the LORD thy God shall bring thee into the land whither thou goest to possess it, and hath cast out many nations before thee, the Hittites, and the Girgashites, and the Amorites, and the Canaanites, and the Perizzites, and the Hivites, and the Jebusites, seven nations greater and mightier than thou;" +አምላክህ እግዚአብሔርም በእጅህ አሳልፎ በሰጣቸው በመታሃቸውም ጊዜ፥ ፈጽመህ አጥፋቸው፤ ከእነርሱም ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ፥ አትማራቸውም፤,ወአግብኦሙ እግዚአብሔር አምላክከ ውስተ እደዊከ ወቀተልካሆሙ ወአጥፍኦ አጥፍኦሙ ወኢትትካየድ ምስሌሆሙ ኪዳነ ወኢትምሐርዎሙ ።,"And when the LORD thy God shall deliver them before thee; thou shalt smite them, and utterly destroy them; thou shalt make no covenant with them, nor shew mercy unto them:" +ከእነርሱም ጋር አትጋባ፤ ሴት ልጅህን ለወንድ ልጁ አትስጥ፥ ሴት ልጁንም ለወንድ ልጅህ አትውሰድ።,ወኢትትሐመውዎሙ ወለተከ ኢተሀብ ለወልዱ ወወለቶ ኢትንሣእ ለወልድከ ።,"Neither shalt thou make marriages with them; thy daughter thou shalt not give unto his son, nor his daughter shalt thou take unto thy son." +እንዳይከተለኝ ሌሎችንም አማልክት እንዲያመልክ ልጅህን ያስታልና፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ ይነድድባችኋል፥ ፈጥኖም ያጠፋችኋል።,እስመ ያክህዶ ለወልድከ እምኔየ ወያመልክ ባዕዶ አማልክተ ወይትመዓዕ እግዚአብሔር መዐተ ላዕሌክሙ ወይሤርወከ ፍጡነ ።,"For they will turn away thy son from following me, that they may serve other gods: so will the anger of the LORD be kindled against you, and destroy thee suddenly." +ነገር ግን እንዲህ አድርጉባቸው፤ መሠዊያቸውን አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቍረጡ፥ የተቀረጸውን ምስላቸውንም በእሳት አቃጥሉ።,አላ ከመዝ ግበርዎሙ ምሥዋዓቲሆሙ ንሥቱ ወምስሊሆሙ ቀጥቅጡ ወአዕዋማቲሆሙ ግዝሙ ወአማልክቲሆሙ ዘግልፎ አውዕዩ በእሳት ።,"But thus shall ye deal with them; ye shall destroy their altars, and break down their images, and cut down their groves, and burn their graven images with fire." +ለአምላክህ ለእግዚአብሔር አንተ ቅዱስ ሕዝብ ነህና፤ በምድር ፊት ከሚኖሩ አሕዛብ ሁሉ ይልቅ ለእርሱ ለራሱ ሕዝብ ትሆንለት ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር መረጠህ።,እስመ ሕዝብ ቅዱስ አንተ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወኪያከ አብደረ ኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ትኩኖ ሕዝቦ ሎቱ እምነ ኵሉ አሕዛብ እለ ሀለዉ ዲበ ገጸ ምድር ።,"For thou art an holy people unto the LORD thy God: the LORD thy God hath chosen thee to be a special people unto himself, above all people that are upon the face of the earth." +እግዚአብሔርም የወደዳችሁና የመረጣችሁ ከአሕዛብ ሁሉ በቍጥር ስለ በዛችሁ አይደለም፤ እናንተ ከአሕዛብ ሁሉ በቍጥር ጥቂቶች ነበራችሁና፤,ወአኮ እስመ ትበዝኁ አምነ ኵሉ አሕዛብ አብደረ ኀርዮተክሙ እግዚአብሔር አንትሙሰ ትውሕዱ እምነ ኵሉ አሕዛብ ።,"The LORD did not set his love upon you, nor choose you, because ye were more in number than any people; for ye were the fewest of all people:" +ነገር ግን እግዚአብሔር ስለ ወደዳችሁ ለአባቶቻችሁም የማለላቸውን መሐላ ስለ ጠበቀ፥ ስለዚህ እግዚአብሔር በጽኑ እጅ አወጣችሁ፥ ከባርነትም ቤት ከግብፅ ንጉሥ ከፈርዖን እጅ አዳናችሁ።,አላ እስመ አፍቀረክሙ እግዚአብሔር ወእስመ የዐቅብ መሐላሁ ዘመሐለ ለአበዊክሙ በበይነ ዝንቱ አውፅአክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ በእድ ጽንዕት ወበመዝራዕት ልዑል ወቤዘወከ እምነ ቤተ ቅኔት እምነ እዴሁ ለፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ።,"But because the LORD loved you, and because he would keep the oath which he had sworn unto your fathers, hath the LORD brought you out with a mighty hand, and redeemed you out of the house of bondmen, from the hand of Pharaoh king of Egypt." +አንተም አምላክህ እግዚአብሔር እርሱ አምላክ እንደ ሆነ፥ ለሚወድዱትም ትእዛዙንም ለሚጠብቁ ቃል ኪዳኑንና ምሕረቱን እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ የሚጠብቅ የታመነ አምላክ እንደ ሆነ እወቅ፤,ወታአምር ከመ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክከ ውእቱ እግዚእ ወውእቱ አምላክ ማእመን ዘየዐቅብ ኪዳኖ ወምሕረቶ ለእለ ያፈቅርዎ ወየዐቅቡ ትእዛዞ እስከ እልፍ ትውልድ ፤,"Know therefore that the LORD thy God, he is God, the faithful God, which keepeth covenant and mercy with them that love him and keep his commandments to a thousand generations;" +የሚጠሉትን ለማጥፋት በፊታቸው ብድራት ይመልስባቸዋል፤ ለሚጠላው አይዘገይም፥ ነገር ግን በፊቱ ብድራት ይመልስበታል።,ወይትቤቀሎሙ ለእለ ይጸልእዎ በቅድመ ገጾሙ ወይሤርዎሙ ወኢያጐንዲ ሠርዎቶሙ ለእለ ይጸልእዎ በቅድመ ገጾሙ ።,"And repayeth them that hate him to their face, to destroy them: he will not be slack to him that hateth him, he will repay him to his face." +እንግዲህ ታደርጋት ዘንድ እኔ ዛሬ ለአንተ የማዝዛትን ትእዛዝና ሥርዓት ፍርድንም ጠብቅ።,ወዕቀቡ ትእዛዞ ወኵነኔሁ ወፍትሖ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም ከመ ትግበርዎ ።,"Thou shalt therefore keep the commandments, and the statutes, and the judgments, which I command thee this day, to do them." +እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል፤,ወለእምከመ ሰማዕክሙ ዘንተ ኵነኔሁ ወዐቀብክምዎ ወገበርክምዎ እግዚአብሔር የዐቅብ ለከ ኪዳኖ ወምሕረቶ ዘመሐለ ለአበዊክሙ ።,"Wherefore it shall come to pass, if ye hearken to these judgments, and keep, and do them, that the LORD thy God shall keep unto thee the covenant and the mercy which he sware unto thy fathers:" +ይወድድህማል፥ ይባርክህማል፥ ያበዛህማል፤ ይሰጥህም ዘንድ ለአባቶችህ በማለላቸው ምድር የሆድህን ፍሬ የመሬትህንም ፍሬ፥ እህልህን ወይንህንም ዘይትህንም፥ የከብትህንም ብዛት የበግህንም መንጋ ይባርክልሃል።,ወያፈቅረከ ወይባርከከ ወያስተባዝኀከ ወይባርክ ለከ ፍሬ ከርሥከ ወፍሬ ምድርከ ወስርናየከ ወወይነከ ወቅብአከ ወአዕጻዳተ ላህምከ ወመራዕየ አባግዒከ ላዕለ ምድር ���ንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊከ የሀብከ ።,"And he will love thee, and bless thee, and multiply thee: he will also bless the fruit of thy womb, and the fruit of thy land, thy corn, and thy wine, and thine oil, the increase of thy kine, and the flocks of thy sheep, in the land which he sware unto thy fathers to give thee." +ከአሕዛብም ሁሉ ይልቅ የተባረክህ ትሆናለህ፤ በሰውህና በከብትህም ዘንድ ወንድ ቢሆን ወይም ሴት ብትሆን መካን አይሆንብህም።,ወትከውን ቡሩከ እምነ ኵሉ አሕዛብ ወአልቦ መካነ እምነ አንስቲያክሙ ወኢእንተ አልባቲ ውሉደ ወኢእምነ እንስሳክሙ ።,"Thou shalt be blessed above all people: there shall not be male or female barren among you, or among your cattle." +እግዚአብሔርም ሕማምን ሁሉ ከአንተ ያርቃል፤ የምታውቀውንም ክፉውን የግብፅ በሽታ ሁሉ በአንተ ላይ አያደርስብህም፥ በጠላቶችህም ሁሉ ላይ ያመጣባቸዋል።,ወያሴስል እግዚአብሔር እምኔከ ኵሎ ደዌ ወኵሎ ሕማመ እኩየ ዘርኢከ መጽአ ላዕለ ግብጽ ወኢያመጽኦ ላዕሌከ ለውእቱ ኵሉ ዘርኢከ ወይመይጦ እምኔከ ወይወስዶ ላዕለ ፀርከ ወላዕለ ኵሉ እለ ይጸልኡከ ።,"And the LORD will take away from thee all sickness, and will put none of the evil diseases of Egypt, which thou knowest, upon thee; but will lay them upon all them that hate thee." +አምላክህም እግዚአብሔር በእጅህ አሳልፎ የሚጥላቸውን አሕዛብን ሁሉ ታጠፋቸዋለህ፤ ዓይንህም አታዝንላቸውም፤ ያም ወጥመድ ይሆንብሃልና አማልክቶቻቸውን አታምልካቸው።,ወትበልዕ ምህርካሆሙ ለአሕዛብ ዘይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ ወኢትምሐኮሙ ዐይንከ ወኢታምልክ አማልክቲሆሙ እስመ እኩይ ውእቱ ለከ ዝንቱ ።,And thou shalt consume all the people which the LORD thy God shall deliver thee; thine eye shall have no pity upon them: neither shalt thou serve their gods; for that will be a snare unto thee. +በልብህም። እነዚህ አሕዛብ ከእኔ ይልቅ ይበዛሉና አወጣቸው ዘንድ እንዴት እችላለሁ? ብትል፥ አትፍራቸው፤,ወለእመሰ ትብል በልብከ ይበዝኅ ዝንቱ ሕዝብ ወእፎ እክል አጥፍኦቶሙ ፤,"If thou shalt say in thine heart, These nations are more than I; how can I dispossess them?" +ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር በፈርዖንና በግብፅ ሁሉ ያደረገውን፥,ኢትፍርሆሙ ተዘክሮ ተዘከር ኵሎ ዘገብረ እግዚአብሔር አምላክከ ላዕለ ፈርዖን ወላዕለ ኵሉ ግብጽ ፤,"Thou shalt not be afraid of them: but shalt well remember what the LORD thy God did unto Pharaoh, and unto all Egypt;" +አምላክህ እግዚአብሔር፥ ዓይንህ እያየች፥ ታላቅን መቅሠፍት ምልክትንም ተአምራትንም የጸናችውን እጅ የተዘረጋውንም ክንድ አድርጎ እንዳወጣህ፥ አስብ፤ እንዲሁ አምላክህ እግዚአብሔር አንተ በምትፈራቸው በአሕዛብ ሁሉ ላይ ያደርጋል።,ዐቢየ መንሱተ ዘርእያ አዕይንቲከ ወውእተ ተአምረ ወመድምመ ዐበይተ በእድ ጽንዕት ወመዝራዕት ልዑል ዘከመ አውፅአከ እግዚአብሔር አምላክክሙ እምህየ ከማሁ ይገብሮሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ለኵሉ አሕዛብ እለ ትፈርሁ አንትሙ እምቅድመ ገጾሙ ።,"The great temptations which thine eyes saw, and the signs, and the wonders, and the mighty hand, and the stretched out arm, whereby the LORD thy God brought thee out: so shall the LORD thy God do unto all the people of whom thou art afraid." +ደግሞም አምላክህ እግዚአብሔር የቀሩት ከፊትህም የተሸሸጉት እስኪጠፉ ድረስ ተርብ ይሰድድባቸዋል።,ወይፌኑ እግዚአብሔር አምላክከ ቅድሜከ መቅሠፍተ ላዕሌሆሙ እስከ ያጠፍኦሙ ለእለ ተርፉ ወለእለ ተኀብኡ እምኔከ ።,"Moreover the LORD thy God will send the hornet among them, until they that are left, and hide themselves from thee, be destroyed." +አምላክህ እግዚአብሔር፥ ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ፥ በመካከልህ ነውና ከእነርሱ የተነሣ አትደንግጥ።,ወኢትደንግፅ እምቅድመ ገጾሙ እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ሀለወ ምስሌከ ወውእቱ አምላክ ዐቢይ ወጽኑዕ ።,"Thou shalt not be affrighted at them: for the LORD thy God is among you, a mighty God and terrible." +አምላክህም እግዚአብሔር እነዚህን አሕዛብ በጥቂት በጥቂቱ ከፊትህ ያወጣቸዋል፤ የምድረ በዳ አራዊት እንዳይበዙብህ አንድ ጊዜ ታጠፋቸው ዘንድ አይገባህም።,ወያጠፍኦሙ እግዚአብሔር አምላክከ ለእሉ አሕዛብ እምቅድመ ገጽከ በበ ንስቲት ንስቲት ወኢትክል አጥፍኦቶሙ ፍጡነ ከመ ኢትኩን ምድር ሐቅለ ወይበዝኅ ላዕሌከ አራዊተ ገዳም ።,"And the LORD thy God will put out those nations before thee by little and little: thou mayest not consume them at once, lest the beasts of the field increase upon thee." +አምላክህ እግዚአብሔር ግን እነርሱን በእጅህ አሳልፎ ይሰጣቸዋል፥ እስኪጠፉም ድረስ በታላቅ ድንጋጤ ያስደነግጣቸዋል።,ወያገብኦሙ እግዚአብሔር አምላክከ ውስተ እደዊከ ወይደመስሶሙ በዐቢይ ሕርትምና እስከ ያጠፍኦሙ ።,"But the LORD thy God shall deliver them unto thee, and shall destroy them with a mighty destruction, until they be destroyed." +ነገሥታቶቻቸውንም በእጅህ አሳልፎ ይሰጣቸዋል፥ ስማቸውንም ከሰማይ በታች ታጠፋለህ፤ እስክታጠፋቸው ድረስ ማንም በፊትህ ይቆም ዘንድ አይችልም።,ወያገብኦሙ ለነገሥቶሙ ውስተ እደዊከ ወይደመስስ ስሞሙ እምውእቱ መካን ወአልቦ ዘይትቃወም ቅድመ ገጽከ እስከ ያጠፍኦሙ እግዚአብሔር ።,"And he shall deliver their kings into thine hand, and thou shalt destroy their name from under heaven: there shall no man be able to stand before thee, until thou have destroyed them." +የተቀረጸውንም የአምላኮቻቸውን ምስል በእሳት ታቃጥላለህ፤ የተሠራባቸውን ብርና ወርቅ አትመኝ፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ዘንድ ርኩስ ነውና እንዳትጠመድበት ከእርሱ ምንም አትውሰድ።,ለኵሉ ግልፎ አማልክቲሆሙ ወአውዕይዎሙ በእሳት ወኢትፍቶ ኢወርቀ ወኢብሩረ እምኔሆሙ ወኢትንሣእ ለከ ከመ ኢትጌጊ ቦሙ እስመ ርኩሳን እሙንቱ በኀበ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"The graven images of their gods shall ye burn with fire: thou shalt not desire the silver or gold that is on them, nor take it unto thee, lest thou be snared therein: for it is an abomination to the LORD thy God." +እንደ እርሱም ርጉም እንዳትሆን ርኩስን ነገር ወደ ቤትህ አታግባ፤ ርጉም ነውና ተጸየፈው፥ ጥላውም።,ወኢታብእ ርኩሰ ውስተ ቤትከ ወትኩን ርጉመ ከማሁ አርኵሶ ታረኵሶ ወአስቆርሮ ታስቆርሮ እስመ ርጉም ውእቱ ።,"Neither shalt thou bring an abomination into thine house, lest thou be a cursed thing like it: but thou shalt utterly detest it, and thou shalt utterly abhor it; for it is a cursed thing." +በመካከልህም ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥,ኵሎ ቃለ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ኪያሁ ዕቀብ ለገቢር ኢትወስክ ላዕሌሁ ወኢታንኪ እምኔሁ ።,"If there arise among you a prophet, or a dreamer of dreams, and giveth thee a sign or a wonder," +እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢልህ፥,ወለእመኒ ተንሥአ እምኔከ ነቢይ አው ሐላሜ ሕልም ወገብረ ተአምረ አው መድምመ ፤,"And the sign or the wonder come to pass, whereof he spake unto thee, saying, Let us go after other gods, which thou hast not known, and let us serve them;" +አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ አምላካችሁ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና የዚያን ነቢይ ቃል ወይም ያን ሕልም አላሚ አትስማ።,ወበጽሐ ተአምሪሁ አው መድምም ዘይቤለከ እንዘ ይብል ነዐ ንሑር ወናምልክ አማልክተ ዘኢታአምሩ ፤,"Thou shalt not hearken unto the words of that prophet, or that dreamer of dreams: for the LORD your God proveth you, to know whether ye love the LORD your God with all your heart and with all your soul." +አምላካችሁን አግዚአብሔርን ተከተሉ፥ እርሱንም ፍሩ፥ ትእዛዙንም ጠብቁ፥ ቃሉንም ስሙ፥ እርሱንም አምልኩ፥ ከእርሱም ጋር ተጣበቁ።,ኢትስምዕዎ ቃሎ ለውእቱ ነቢይ አው ለውእቱ ሐላሜ ሕልም እስመ ያሜክረክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ከመ ይርአይ ለእመ ታፈቅርዎ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ እምኵሉ ልብ���ሙ ወእምኵሉ ነፍስክሙ ።,"Ye shall walk after the LORD your God, and fear him, and keep his commandments, and obey his voice, and ye shall serve him, and cleave unto him." +አምላክህ እግዚአብሔር ትሄድባት ዘንድ ካዘዘህ መንገድ ሊያወጣህ፥ ከግብፅ ምድር ካወጣችሁ ከባርነትም ቤት ካዳናችሁ ከአምላካችሁ ከእግዚአብሔር ሊያስታችሁ ተናግሮአልና ያ ነቢይ ወይም ያ ሕልም አላሚ ይገደል፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ አርቅ።,ወትልውዎ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ወኪያሁ ፍርሁ ወትእዛዞ ዕቀቡ ወቃሎ ስምዑ ወኀቤሁ ተማኅፀኑ ።,"And that prophet, or that dreamer of dreams, shall be put to death; because he hath spoken to turn you away from the LORD your God, which brought you out of the land of Egypt, and redeemed you out of the house of bondage, to thrust thee out of the way which the LORD thy God commanded thee to walk in. So shalt thou put the evil away from the midst of thee." +የእናትህ ልጅ ወንድምህ ወይም ወንድ ልጅህ ወይም ሴት ልጅህ ወይም በብብትህ ያለች ሚስትህ ወይም እንደ ነፍስህ ያለ ወዳጅህ በስውር። ና፥ ሄደን ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ወደ አንተ የቀረቡት ከአንተም የራቁት አንተን ከብበውህ ያሉ አሕዛብ ከሚያመልኩአቸው አማልክት፥ አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ቢያስትህ፥ እሺ አትበለው፥,ወዝክቱሰ ነቢይ አው ሐላሜ ሕልም ለይሙት እስመ ነገረከ በዘ ያስሕተከ እምነ እግዚአብሔር አምላክከ ዘአውፅአከ እምነ ምድረ ግብጽ ወቤዘወከ እምነ ቅኔት ወእስመ ፈቀደ ያኅድገ ፍኖተ እንተ አዘዘከ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ትሑር ባቲ ወታሴስል ወታማስን እኩየ እምኔክሙ ።,"If thy brother, the son of thy mother, or thy son, or thy daughter, or the wife of thy bosom, or thy friend, which is as thine own soul, entice thee secretly, saying, Let us go and serve other gods, which thou hast not known, thou, nor thy fathers;" +አትስማውም፤ ዓይንህም አይራራለት፥ እትማረውም፥ አትሸሽገውም፤,ወለእመኒ አስተበቍዐከ እኁከ ዘእምነ አቡከ አው ዘእምነ እምከ አው ወልድከ አው ወለትከ አው ብእሲትከ እንተ ውስተ ሕፅንከ አው ዓርክከ ዘከመ ነፍስከ ወይቤለከ በጽምሚት ነዐ ንሑር ወናምልክ አማልክተ ባዕድ ዘኢታአምር አንተ ወአበዊከ ፤,"Namely, of the gods of the people which are round about you, nigh unto thee, or far off from thee, from the one end of the earth even unto the other end of the earth;" +ነገር ግን ፈጽመህ ግደለው፤ እርሱን ለመግደል በፊት የአንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ በላዩ ትሁን።,እምውስተ አማልክተ አሕዛብ እለ አውድክሙ ወእለ ቅሩብክሙ አው እምእለ ርኁቃን እምኔክሙ እምጽንፈ ምድር እስከ ጽንፈ ምድር ፤,"Thou shalt not consent unto him, nor hearken unto him; neither shall thine eye pity him, neither shalt thou spare, neither shalt thou conceal him:" +ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ካወጣህ ከአምላክህ ከእግዚአብሔር ሊያርቅህ ወድዶአልና እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ውገረው።,ኢትኅበር ምስሌሁ ወኢትስምዖ ወኢትምሐኮ ዐይንከ ወኢትምሐሮ ።,"But thou shalt surely kill him; thine hand shall be first upon him to put him to death, and afterwards the hand of all the people." +እስራኤልም ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ፥ እንዲህም ያለ ክፉ ሥራ እንደ ገና በአንተ መካከል አያደርጉም።,አይድዕ ወንግር በእንቲአሁ እደዊከ ይቅድማ ቀቲሎቶ ወእምዝ እደወ ኵሉ ሕዝብ ይወግራሁ በእብን ።,"And thou shalt stone him with stones, that he die; because he hath sought to thrust thee away from the LORD thy God, which brought thee out of the land of Egypt, from the house of bondage." +አምላክህ እግዚአብሔር ልትኖርባት በሚሰጥህ በአንዲቱ ከተማህ። ክፋተኞች ሰዎች ከእናንተ ዘንድ ወጥተው። ሄደን የማታውቋቸውን ሌሎችን አማልክት እናምልክ ብለው የከተማቸውን ሰዎች አሳቱ ሲሉ ወሬ ብትሰማ፥,ወይቅትልዎ እስመ ፈቀደ ያርሕቀ እምእግዚአብሔር አምላክከ ዘአውፅአከ እምነ ምድረ ግብጽ እምነ ቤተ ቅኔት ።,"And all Israel shall hear, and fear, and shall do no more any such wickedness as this is among you." +ትፈልጋለህ፥ ትመረምራለህም፥ ትጠይቃለህም፤ እነሆም፥ እውነት ቢሆን፥ ይህም ክፉ ነገር በመካከልህ እንደ ተደረገ እርግጥ ሆኖ ቢገኝ፥,ወኵሉ እስራኤል ሰሚዖ ይፍራህ ወኢይድግሙ እንከ ገቢረ እኩይ ውስቴትክሙ ።,"If thou shalt hear say in one of thy cities, which the LORD thy God hath given thee to dwell there, saying," +የዚያችን ከተማ ሰዎች በሰይፍ ስለት ፈጽሞ ትመታቸዋለህ፤ ከተማይቱን፥ በእርስዋም ያለውን ሁሉ፥ እንስሳውንም በሰይፍ ስለት ታጠፋቸዋለህ።,ወለእመኒ ሰማዕከ በውስተ አሐቲ እምነ አህጉሪከ ዘወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ትንበር ህየ እንዘ ይብሉ ፤,"Certain men, the children of Belial, are gone out from among you, and have withdrawn the inhabitants of their city, saying, Let us go and serve other gods, which ye have not known;" +ዕቃዋንም ሁሉ ወደ አደባባይዋ ትሰበሰባለህ፥ ከተማይቱንም ዕቃዋንም ሁሉ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር በእሳት ፈጽመህ ታቃጥላለህ፤ ለዘላለምም ወና ትሆናለች፥ ደግሞም አትሠራም።,ወፅኡ ዕደው ኃጥኣን እምኔነ ወአክሐድዎሙ ለኵሎሙ እለ ይነብሩ ውስተ አህጉሪሆሙ ወይቤልዎሙ ንዑ ንሑር ወናምልክ ባዕደ አማልክተ ዘኢታአምሩ ፤,"Then shalt thou enquire, and make search, and ask diligently; and, behold, if it be truth, and the thing certain, that such abomination is wrought among you;" +ዛሬም እኔ የማዝዝህን ትእዛዝ ሁሉ ትጠብቅ ዘንድ፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ደስ የሚያሰኘውን ታደርግ ዘንድ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ቃል ስትሰማ፥ የእግዚአብሔር መቅሠፍት ቍጣ ይመለስ ዘንድ፥ ለአባቶችህም እንደ ማለላቸው ይምርህ ዘንድ፥ ይራራልህም ዘንድ፥ ያበዛህም ዘንድ፥ እርም ከሆነው አንዳች ነገር በእጅህ አይንጠልጠልብህ።,ወትሴአል ወተሐትት ጥቀ ወእምከመ አማነ ኮነ ወጥዩቀ ነገሩ ከመ ኮነ ርኩስ ውስቴትክሙ ፤,"Thou shalt surely smite the inhabitants of that city with the edge of the sword, destroying it utterly, and all that is therein, and the cattle thereof, with the edge of the sword." +በምድር ላይ በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር ለመውረስ በሰጣችሁ አገር፥ የምትጠብቁአትና የምታደርጉአት ሥርዓትና ፍርድ እነዚህ ናቸው።,ወዝንቱ ውእቱ ትእዛዝ ወፍትሕ ዘተዐቅቡ ከመ ትግበሩ በምድር እንተ ይሁበክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ መክፈልተክሙ በኵሉ መዋዕል ዘተሐይዉ አንትሙ ላዕለ ምድር ።,"These are the statutes and judgments, which ye shall observe to do in the land, which the LORD God of thy fathers giveth thee to possess it, all the days that ye live upon the earth." +እናንተ የምትወርሱአቸው አሕዛብ አማልክቶቻቸውን ያመለኩባቸውን በረጅም ተራሮች በኮረብቶችም ላይ ከለምለምም ዛፍ በታች ያለውን ስፍራ ሁሉ ፈጽማችሁ አጥፉአቸው፤,ወደምስሶ ደምስስዎ ለኵሉ መካን ዘውስቴቱ አምለኩ አማልክቲሆሙ አሕዛብ ዘአንትሙ ትትወረስዎሙ በውስተ አድባር ነዋኅት ወበውስተ አውግር ወበታሕተ አእዋም ቈጻል ።,"Ye shall utterly destroy all the places, wherein the nations which ye shall possess served their gods, upon the high mountains, and upon the hills, and under every green tree:" +መሠዊያቸውንም አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም በእሳት አቃጥሉ፥ የአማልክቶቻቸውንም የተቀረጹ ምስሎች አንከታክቱ፤ ከዚያም ስፍራ ስማቸውን አጥፉ።,ወንሥቱ ምሥዋዓቲሆሙ ወቀጥቅጡ ምስሊሆሙ ወግዝሙ አእዋሚሆሙ ወአውዕዩ በእሳት ግልፎ አማልክቲሆሙ ወደምስሱ አስማቲሆሙ እምነ ውእቱ መካን ።,"And ye shall overthrow their altars, and break their pillars, and burn their groves with fire; and ye shall hew down the graven images of their gods, and destroy the names of them out of that place." +ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር እንዲህ ያለ ሥራ አትሥሩ።,ወኢትገብሩ ከመዝ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ።,Ye shall not do so unto the LORD your God. +ነገር ግን አምላካችሁ እግዚአብሔር ከነገዶቻችሁ ሁሉ ስሙን በዚያ ያኖር ዘንድ ወደዚያ ወደ መረጠው ስፍራ ትመጣላችሁ፥ ማደሪያውንም ትሻላችሁ።,ዘእንበለ ውስተ መካን ዘኀረየ እግዚአብሔር በአሐቲ እምነ አህጉሪክሙ ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ ፤,"But unto the place which the LORD your God shall choose out of all your tribes to put his name there, even unto his habitation shall ye seek, and thither thou shalt come:" +ወደዚያም የሚቃጠለውን መሥዋዕታችሁን፥ ሌላ መሥዋዕታችሁንም፥ አሥራታችሁንም፥ በእጃችሁም ያነሣችሁትን ቍርባን፥ ስእለታችሁንም፥ በፈቃዳችሁ የምታቀርቡትን፥ የላማችሁንና የበጋችሁንም በኵራት ውሰዱ።,ወትወስዱ መሥዋዕተክሙ ወቍርባነክሙ ወቀዳምያቲክሙ ወብፅዓቲክሙ ወዘበፈቃድክሙ ወዘበአሚንክሙ ወበኵረ አልህምቲክሙ ወዘአባግዒክሙ ።,"And thither ye shall bring your burnt offerings, and your sacrifices, and your tithes, and heave offerings of your hand, and your vows, and your freewill offerings, and the firstlings of your herds and of your flocks:" +በዚያም በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት ብሉ፥ እጃችሁንም በምትዘረጉበት፥ አምላክህ እግዚአብሔር በባረከህ ነገር ሁሉ፥ እናንተና ቤተሰባችሁ ደስ ይበላችሁ።,ወብልዑ በህየ በቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወተፈሥሑ በኵሉ ዘውስቴቱ ወደይክሙ እዴክሙ አንትሙ ወበቤትክሙኒ እስመ ባረከከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"And there ye shall eat before the LORD your God, and ye shall rejoice in all that ye put your hand unto, ye and your households, wherein the LORD thy God hath blessed thee." +ሰው ሁሉ በፊቱ መልካም መስሎ የታየውን፥ እኛ በዚህ ዛሬ የምናደርገውን ሁሉ አታደርጉም፤,ወኢትግበሩ ኵሎ ዘንሕነ ንገብር ዮም በዝየ አሐዱ አሐዱ ዘአደሞ በቅድሜሁ ።,"Ye shall not do after all the things that we do here this day, every man whatsoever is right in his own eyes." +አምላካችሁ እግዚአብሔር ወደሚሰጣችሁ ዕረፍትና ርስት እስከ ዛሬ ድረስ አልገባችሁምና።,እስመ ኢበጻሕክሙ እስከ ይእዜ ውስተ ምዕራፊክሙ ወውስተ ርስትክሙ ዘይሁበክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"For ye are not as yet come to the rest and to the inheritance, which the LORD your God giveth you." +ዮርዳኖስን ግን በተሻገራችሁ ጊዜ፥ አምላካችሁም እግዚአብሔር በሚያወርሳችሁ ምድር በተቀመጣችሁ ጊዜ፥ ያለ ፍርሃትም እንድትኖሩ ከከበቡአችሁ ጠላቶች ሁሉ ዕረፍት በሰጣችሁ ጊዜ፥,ወዕድዉ ዮርዳንስ ወንበሩ ውስተ ምድር እንተ ያወርሰክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወያዐርፈክሙ እምነ ኵሉ ፀርክሙ እለ አውድክሙ ወትነብሩ ተአሚነክሙ ።,"But when ye go over Jordan, and dwell in the land which the LORD your God giveth you to inherit, and when he giveth you rest from all your enemies round about, so that ye dwell in safety;" +በዚያን ጊዜ አምላካችሁ እግዚአብሔር ስሙ ይጠራበት ዘንድ ወደዚያ ወደ መረጠው ስፍራ፥ እኔ የማዝዛችሁን ሁሉ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕታችሁን፥ ሌላ መሥዋዕታችሁንም፥ አሥራታችሁንም፥ በእጃችሁ ያነሣችሁትንም ቍርባን፥ ለእግዚአብሔርም ተስላችሁ የመረጣችሁትን ስእለታችሁን ሁሉ ውሰዱ።,ወይኩን ዝክቱ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክክሙ ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ ትወስዱ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም መሥዋዕትክሙ ወቍርባንክሙ ወዓሥራቲክሙ ወቀዳምያተ እደዊክሙ ወሀብትክሙ ወኅሩየ ኵሉ መባእክሙ ወኵሉ ዘበፃእክሙ ለአምላክክሙ ።,"Then there shall be a place which the LORD your God shall choose to cause his name to dwell there; thither shall ye bring all that I command you; your burnt offerings, and your sacrifices, your tithes, and the heave offering of your hand, and all your choice vows which ye vow unto the LORD:" +እናንተም፥ ወንዶች ልጆቻችሁና ሴቶች ልጆቻችሁም፥ ባሪያዎቻችሁም፥ ገረዶቻችሁም፥ ከእናንተ ጋር ክፍልና ርስት ስለሌለው በደጆቻችሁ ውስጥ የተቀመጠው ሌዋዊም በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበላችሁ።,ወተፈሥሑ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ አንትሙ ወደቂቅክሙ ወአዋልዲክሙ ወአግብርቲክሙ ወአእማቲክ�� ወሌዋውያን እለ ውስተ አንቀጽክሙ እስመ አልቦ ክፍለ ወርስተ ምስሌክሙ ።,"And ye shall rejoice before the LORD your God, ye, and your sons, and your daughters, and your menservants, and your maidservants, and the Levite that is within your gates; forasmuch as he hath no part nor inheritance with you." +የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን በሚታይህ ስፍራ ሁሉ እንዳታቀርብ ተጠንቀቅ።,ወዑቅ ርእሰከ ኢትግበር መሥዋዕተከ በኵሉ መካን በኀበ ርኢከ ።,Take heed to thyself that thou offer not thy burnt offerings in every place that thou seest: +ነገር ግን እግዚአብሔር ከነገዶችህ ከአንዱ ዘንድ በመረጠው ስፍራ በዚያ የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን አቅርብ፥ በዚያም የማዝዝህን ሁሉ አድርግ።,እንበለ ውስተ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ በውስተ አሐዱ እምነ ሕዘቢከ ህየ ትገብር መሥዋዕተከ ወህየ ትገብር ኵሎ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ።,"But in the place which the LORD shall choose in one of thy tribes, there thou shalt offer thy burnt offerings, and there thou shalt do all that I command thee." +ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር እንደ ሰጠህ በረከት፥ ሰውነትህ እንደ ፈቀደ፥ በደጆችህ ሁሉ ውስጥ አርደህ ብላ፤ ንጹሕ ሰው ንጹሕም ያልሆነ ሰው እንደ ሚዳቋና እንደ ዋላ ያለውን ይብላው።,ወእምነ ኵሉ ዘፈተውከ ትጥባኅ በህየ ወብላዕ ሥጋ በከመ በረከቱ ለእግዚአብሔር እንተ ወሀበከ በኵሉ አህጉር ፤ ዘርኩስኒ ወዘንጹሕኒ ኅቡረ ይብልዕዎ ከመ ወይጠል አው ከመ ሀየል ።,"Notwithstanding thou mayest kill and eat flesh in all thy gates, whatsoever thy soul lusteth after, according to the blessing of the LORD thy God which he hath given thee: the unclean and the clean may eat thereof, as of the roebuck, and as of the hart." +ደሙን ግን እንደ ውኃ በምድር ላይ አፍስሰው እንጂ አትብላው።,ወባሕቱ ደመ ኢትብልዑ ውስተ ምድር ከዐውዎ ከመ ማይ ።,Only ye shall not eat the blood; ye shall pour it upon the earth as water. +የእህልህን የወይን ጠጅህን የዘይትህንም አሥራት፥ የላምህንና የበግህንም በኩራት፥ የተሳልኸውንም ስእለት ሁሉ፥ በፈቃድህም ያቀረብኸውን፥ በእጅህም ያነሣኸውን ቍርባን በደጆችህ ውስጥ መብላት አትችልም።,ወኢትክል በሊዖቶ በኵሉ አህጉሪከ ዐሥራተ ወይንከ ወእክልከ ወቅብእከ ወበኵረ አልህምቲከ ወዘአባግዒከ ወኵሎ ብፅዓቲክሙ ዘበፃእክሙ ወዘአሚኖትክሙ ወዘቀደምያተ እደዊክሙ ።,"Thou mayest not eat within thy gates the tithe of thy corn, or of thy wine, or of thy oil, or the firstlings of thy herds or of thy flock, nor any of thy vows which thou vowest, nor thy freewill offerings, or heave offering of thine hand:" +ነገር ግን አንተ፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህም፥ ባሪያዎችህና ገረዶችህም፥ በአገርህም ደጅ ያለው ሌዋዊ አምላክህ እግዚአብሔር በመረጠው ስፍራ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ብሉት፤ እጅህንም በምትዘረጋበት ነገር ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበልህ።,በቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ብላዖ በውእቱ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ አንተ ወደቂቅከ ወወለትከ ወገብርከ ወአመትከ ወግዩር ዘውስተ ሀገርክሙ ወትትፌሣሕ በቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ዘወደይከ ውስቴቱ እዴከ ።,"But thou must eat them before the LORD thy God in the place which the LORD thy God shall choose, thou, and thy son, and thy daughter, and thy manservant, and thy maidservant, and the Levite that is within thy gates: and thou shalt rejoice before the LORD thy God in all that thou puttest thine hands unto." +በምድርህ ላይ በምትኖርበት ዘመን ሁሉ ሌዋዊውን ቸል እንዳትል ተጠንቀቅ።,ወዑቅ ርእሰከ ኢትኅድጎ ለሌዋዊ በኵሉ መዋዕል ዘሕያው አንተ ላዕለ ምድር ።,Take heed to thyself that thou forsake not the Levite as long as thou livest upon the earth. +አምላክህ እግዚአብሔር እንደ ነገረህ አገርህን ባሰፋ ጊዜ፥ ሰውነትህም ሥጋ መብላት ስለ ወደደች። ሥጋ ልብላ ስትል፥ እንደ ሰውነትህ ፈቃድ ሥጋን ብላ።,ወለእመኒ አርኀበ ለከ እግዚአብሔር ደወለከ በከመ ይቤለከ አምላክከ ወትቤ እብላዕ ሥጋ ለእመ ፈተ��ት ነፍስከ ከመ ትብላዕ ሥጋ እምነ ኵሉ ዘፈተወት ነፍስከ ብላዕ ሥጋ ።,"When the LORD thy God shall enlarge thy border, as he hath promised thee, and thou shalt say, I will eat flesh, because thy soul longeth to eat flesh; thou mayest eat flesh, whatsoever thy soul lusteth after." +አምላክህ እግዚአብሔር በዚያ ስሙን ያኖር ዘንድ የመረጠው ስፍራ ከአንተ ሩቅ ቢሆንም፥ እግዚአብሔር ከሰጠህ ከላምና ከበግ መንጋህ እንዳዘዝሁህ እረድ፥ እንደ ሰውነትህም ፈቃድ ሁሉ በአገርህ ደጅ ውስጥ ብላው።,ወለእመሰ ርኁቅ ውእቱ መካን ኀበ ኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ ወትጠብኅ እምውስተ ኵሉ አልህምቲከ ወአባግዒከ እምውስተ ዘወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ በከመ አዘዝኩክሙ ወብላዕ በሀገርከ ዘፈተወት ነፍስከ ።,"If the place which the LORD thy God hath chosen to put his name there be too far from thee, then thou shalt kill of thy herd and of thy flock, which the LORD hath given thee, as I have commanded thee, and thou shalt eat in thy gates whatsoever thy soul lusteth after." +ሚዳቋና ዋላ እንደሚበሉ እንዲሁ ብላው፤ ንጹሕ ሰው ንጹሕም ያልሆነ ይብላው።,በከመ ትበልዑ ወይጠለ አው ሀየለ ከማሁ ብላዖ ፤ ዘርኩስኒ እምኔከ ወዘንጹሕኒ ከማሁ ብልዕዎ ።,"Even as the roebuck and the hart is eaten, so thou shalt eat them: the unclean and the clean shall eat of them alike." +ነገር ግን ደሙ ነፍሱ ነውና፥ ነፍሱንም ከሥጋው ጋር መብላት አይገባህምና ደሙን እንዳትበላ ተጠንቀቅ።,ወተዐቀብ ጥቀ ከመ ኢትብላዕ ደመ እስመ ደሙ ነፍሱ ውእቱ ወኢይበልዑ ነፍሰ ምስለ ሥጋ ።,Only be sure that thou eat not the blood: for the blood is the life; and thou mayest not eat the life with the flesh. +በምድር ላይ እንደ ውኃ አፍስሰው እንጂ አትብላው።,ኢትብልዑ ውስተ ምድር ከዐውዎ ከመ ማይ ።,Thou shalt not eat it; thou shalt pour it upon the earth as water. +በእግዚአብሔር ፊት መልካም የሆነውን ነገር ስታደርግ ለአንተ ከአንተም በኋላ ለልጆችህ መልካም እንዲሆንላችሁ፥ አትብላው።,ወኢትብልዖ ከመ ሠናይት ትኩንከ ወለውሉድከኒ እምድኅሬከ ወለእመ ገበርከ ዘሠናይ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ወዘአዳም ።,"Thou shalt not eat it; that it may go well with thee, and with thy children after thee, when thou shalt do that which is right in the sight of the LORD." +ነገር ግን የተቀደሰውን ነገርህን ስእለትህንም ይዘህ እግዚአብሔር ወደ መረጠው ስፍራ ሂድ።,ወባሕቱ ዘረሰይከ ቅዱሰ ወዘበፃእከ ንሣእ ወሑር ውስተ መካን ኀበ ኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ ።,"Only thy holy things which thou hast, and thy vows, thou shalt take, and go unto the place which the LORD shall choose:" +የሚቃጠለውንም መሥዋዕትህን፥ ሥጋውንና ደሙን፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ አቅርብ፤ የመሥዋዕትህም ደም በአምላክህ በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ ይፍሰስ፥ ሥጋውንም ብላው።,ወትገብር መሣውዒከ ሥጋሁ ወትወዲ ውስተ ምሥዋዕ ወደሞሰ ለመሥዋዕትከ ትክዑ ኀበ መንበረ ምሥዋዕ ዘእግዚአብሔር አምላክከ ወብላዕ እምነ ሥጋሁ ።,"And thou shalt offer thy burnt offerings, the flesh and the blood, upon the altar of the LORD thy God: and the blood of thy sacrifices shall be poured out upon the altar of the LORD thy God, and thou shalt eat the flesh." +በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት መልካምና ቅን የሆነውን ነገር ስታደርግ ለአንተ ከአንተም በኋላ ለልጆችህ ለዘላለም መልካም ይሆንላችሁ ዘንድ እኔ የማዝዝህን እነዚህን ቃሎች ሁሉ ሰምተህ ጠብቅ።,ወዕቂብ ወስማዕ ኵሎ ቃለ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ከመ ሠናይ ይኩንከ ወለውሉድከ ለዓለም ለእመ ገበርከ ዘሠናይ ወዘአዳም ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"Observe and hear all these words which I command thee, that it may go well with thee, and with thy children after thee for ever, when thou doest that which is good and right in the sight of the LORD thy God." +አምላክህ እግዚአብሔር ትወርሳቸው ዘንድ የምትሄድባቸውን አሕዛብን በፊትህ ባጠፋ ጊዜ፥ አንተም በወረስሃቸው ጊዜ፥,ወለእመኒ አጥፍኦሙ እግዚአብሔር አምላክከ ለአሕዛብ እለ ትበውእ ህየ ከመ ትትወረስዎሙ ምድሮሙ እምቅድመ ገጽከ ወትትዋረሶሙ ወትነብር ውስተ ምድሮሙ ፤,"When the LORD thy God shall cut off the nations from before thee, whither thou goest to possess them, and thou succeedest them, and dwellest in their land;" +በምድራቸውም በተቀመጥህ ጊዜ፥ ከፊትህ ከጠፉ በኋላ እነርሱን ለመከተል እንዳትጠመድ። እነዚህስ አሕዛብ አማልክቶቻቸውን ያመለኩት እንዴት ነው? እንዲሁ ደግሞ እኔ አደርጋለሁ ብለህ ስለ አማልክቶቻቸው እንዳትጠይቅ ተጠንቀቅ።,ዑቅ ርእሰከ ኢትፍቅድ ተሊዎቶሙ እምድኅረ ተሠረዉ እምቅድመ ገጽከ ወኢትፍቅድ አማልክቲሆሙ ወኢትበል ከመዘ ይገብሩ አሕዛብ ለአማልክቲሆሙ እግበር አነኒ ።,"Take heed to thyself that thou be not snared by following them, after that they be destroyed from before thee; and that thou enquire not after their gods, saying, How did these nations serve their gods? even so will I do likewise." +እግዚአብሔር የሚጠላውን ርኵሰት ሁሉ እነርሱ ለአማልክቶቻቸው አድርገዋልና፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ደግሞ ለአማልክቶቻቸው በእሳት ያቃጥሉአቸዋልና አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር እንዲሁ አታድርግ።,ወኢትግበር ከማሁ ለእግዚአብሔር አምላክከ እስመ ጸልአ እግዚአብሔር ርኩሰ ዘይገብሩ አሕዛብ ለአማልክቲሆሙ እስመ ደቂቆሙ ወአዋልዲሆሙ ያውዕዩ በእሳት ለአማልክቲሆሙ ።,"Thou shalt not do so unto the LORD thy God: for every abomination to the LORD, which he hateth, have they done unto their gods; for even their sons and their daughters they have burnt in the fire to their gods." +አንተ ልጅህም የልጅ ልጅህም በዕድሜአችሁ ሁሉ ልትወርሱአት በምትገቡባት ምድር ታደርጉአት ዘንድ፥ አምላክህን እግዚአብሔርን ፈርተህ እኔ ለአንተ ያዘዝሁትን ሥርዓቱንና ትእዛዙን ሁሉ ትጠብቅ ዘንድ፥ ዕድሜህም ይረዝም ዘንድ፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር እንዳስተምራችሁ ያዘዛት ትእዛዝና ሥርዓት ፍርድም ይህች ናት።,ወዝንቱ ውእቱ ትእዛዝ ወኵነኔ ወፍትሕ ኵሎ ዘአዘዘ እግዚአብሔር አምላክነ ከመ እመህርክሙ ትግበሩ በውስተ ምድር እንተ ውስቴታ ትበውኡ ትትዋረስዋ ።,"Now these are the commandments, the statutes, and the judgments, which the LORD your God commanded to teach you, that ye might do them in the land whither ye go to possess it:" +እንግዲህ፥ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ መልካምም እንዲሆንልህ፥ የአባቶችህም አምላክ እግዚአብሔር እንደ ተናገረ ወተትና ማር በምታፈስሰው ምድር እጅግ እንድትበዛ፥ ታደርጋት ዘንድ ጠብቅ።,ከመ ትፍርህዎ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ወከመ ትዕቀቡ ኵሎ ኵነኔሁ ወትእዛዞ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም አንተ ወወልድከ ወደቂቀ ወልድከ በኵሉ መዋዕለ ሕይወትከ ከመ ይኑኅ መዋዕሊክሙ ።,"That thou mightest fear the LORD thy God, to keep all his statutes and his commandments, which I command thee, thou, and thy son, and thy son's son, all the days of thy life; and that thy days may be prolonged." +እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤,ወስማዕ እስራኤል ከመ ትግበር ወከመ ትዕቀብ ከመ ሠናይት ትኩንክሙ ወከመ ይኑኅ መዋዕሊክሙ ወከመ ትትባዝኁ ጥቀ በከመ ይቤ እግዚአብሔር አምላኮሙ ለአበዊክሙ ከመ የሀብከ ምድረ እንተ ትውኅዝ ሐሊበ ወመዓረ ወዝንቱ ውእቱ ትእዛዝ ወኵነኔ ኵሉ ዘአዘዞሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል በገዳም ወፂኦሙ አምነ ምድረ ግብጽ ።,"Hear therefore, O Israel, and observe to do it; that it may be well with thee, and that ye may increase mightily, as the LORD God of thy fathers hath promised thee, in the land that floweth with milk and honey." +አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ።,ስማዕ እስራኤል እግዚአብሔር አምላክነ እግዚአብሔር አሐዱ ውእቱ ።,"Hear, O Israel: The LORD our God is one LORD:" +እኔም ዛሬ አንተን የማዝዘውን ይህን ቃል በልብህ ያዝ።,ወአፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ልብከ ወ��ኵሉ ነፍስከ ወበኵሉ ኀይልከ ።,"And thou shalt love the LORD thy God with all thine heart, and with all thy soul, and with all thy might." +ለልጆችህም አስተምረው፥ በቤትህም ስትቀመጥ፥ በመንገድም ስትሄድ፥ ስትተኛም፥ ስትነሣም ተጫወተው።,ወየሀሉ ውስተ ልብከ ኵሉ ዝንቱ ነገር ዘአነ እነግረከ ዮም ወውስተ ነፍስከ ።,"And these words, which I command thee this day, shall be in thine heart:" +በእጅህም ምልክት አድርገህ እሰረው፤ በዓይኖችህም መካከል እንደክታብ ይሁንልህ።,ወምህሮ ለወልድከ ወንግር ኪያሁ እንዘ ትነብር ውስተ ቤት ወእንዘ ተሐውር ውስተ ፍኖት ወለእመ ሰከብከሂ ወለእመ ተንሣእከሂ ።,"And thou shalt teach them diligently unto thy children, and shalt talk of them when thou sittest in thine house, and when thou walkest by the way, and when thou liest down, and when thou risest up." +በቤትህም መቃኖች በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው።,ወግበሮ ከመ ተአምር ውስተ እዴከ ወይኩንከ ዘኢይትሐወስ ወእምቅድመ አዕይንቲከ ።,"And thou shalt bind them for a sign upon thine hand, and they shall be as frontlets between thine eyes." +አምላክህ እግዚአብሔር ለአንተ ሊሰጣት ለአባቶችህ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ባገባህ ጊዜ፤ ያልሠራሃቸውንም ታላቅና መልካም ከተሞች፥,ወጸሐፍዎ ውስተ መርፈቀ ኆኅተ አብያቲክሙ ወውስተ ዴዳቲክሙ ።,"And thou shalt write them upon the posts of thy house, and on thy gates." +ያልሞላሃቸውንም ሀብትን የሞሉ ቤቶች፥ ያልማስሃቸውንም የተማሱ ጕድጓዶች፥ ያልተከልሃቸውንም ወይንና ወይራ በሰጠህ ጊዜ፥ በበላህና በጠገብህም ጊዜ፤,ወአመ አብአከ እግዚአብሔር አምላክከ ውስተ ምድር እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊከ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ ከመ የሀብከ አህጉረ ዐበይተ ወሠናይተ ዘኢነደቀ ፤,"And it shall be, when the LORD thy God shall have brought thee into the land which he sware unto thy fathers, to Abraham, to Isaac, and to Jacob, to give thee great and goodly cities, which thou buildedst not," +በዚያን ጊዜ ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣህን እግዚአብሔርን እንዳትረሳ ተጠንቀቅ።,ወአብያተ ዘምሉእ እምነ ኵሉ በረከት ዘኢዘገብከ ወዐዘቅተ ዘውቅሮ ዘኢወቀርከ ወአዕጻደ ወይን ወአዕጻደ ዘይት ዘኢተከልከ ወእምድኅረ በላዕከ ወጸገብከ ፤,"And houses full of all good things, which thou filledst not, and wells digged, which thou diggedst not, vineyards and olive trees, which thou plantedst not; when thou shalt have eaten and be full;" +አምላክህን እግዚአብሔርን ፍራ፤ እርሱንም አምልክ፤ በስሙም ማል።,ዑቅ እንከ ኢትርስዖ ለእግዚአብሔር አምላክከ ዘአውጽአከ እምነ ምድረ ግብጽ እምነ ቤተ ቅኔት ።,"Then beware lest thou forget the LORD, which brought thee forth out of the land of Egypt, from the house of bondage." +በመካከልህ ያለው አምላክህ እግዚአብሔር ቀናተኛ አምላክ ነውና የአምላክህ የእግዚአብሔር ቍጣ እንዳይነድድብህ ከምድርም ፊት እንዳያጠፋህ፥ በዙሪያችሁ ያሉት አሕዛብ የሚያመልኩአቸውን ሌሎችን አማልክት አትከተሉ።,ወፍርሆ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወሎቱ ለባሕቲቱ አምልኮ ወሎቱ ትልዎ ወበስመ ዚአሁ መሐል ።,"Thou shalt fear the LORD thy God, and serve him, and shalt swear by his name." +በማሳህ እንደ ፈተናችሁት አምላካችሁን እግዚአብሔርን አትፈታተኑት።,ወኢትሑር ድኅረ አማልክተ ባዕድ ኀበ አማልክተ አሕዛብ እለ አውድክሙ ።,"Ye shall not go after other gods, of the gods of the people which are round about you;" +ለእናንተ ያዘዘውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ምስክሩንም ሥርዓቱንም አጥብቃችሁ ጠብቁ።,እስመ አምላክ ቀናኢ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክከ ወዑቅ ኢይትመዓዕከ እግዚአብሔር አምላክከ በመዐቱ ወይሤርወከ እምነ ገጸ ምድር ።,"(For the LORD thy God is a jealous God among you) lest the anger of the LORD thy God be kindled against thee, and destroy thee from off the face of the earth." +መልካምም ይሆንልህ ዘንድ፥ እግዚአብሔርም ለአባቶችህ ወደ ማለላቸው ወደ መል��ሚቱ ምድር ገብተህ እርስዋን ትወርስ ዘንድ፥ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ ጠላቶችህን ሁሉ ከፊትህ ያወጣልህ ዘንድ፥ በእግዚአብሔር ፊት ቅኑንና መልካሙን አድርግ።,ወኢታመክሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ በከመ አመከርካሁ አመ ዕለተ መንሱት ።,"Ye shall not tempt the LORD your God, as ye tempted him in Massah." +በኋለኛው ዘመንም ልጅህ። አምላካችን እግዚአብሔር ያዘዛችሁ ምስክርና ሥርዓት ፍርድስ ምንድር ነው? ብሎ በጠየቀህ ጊዜ፥,ተዓቂብ ወዕቀብ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወስማዕ ኵነኔሁ ኵሎ ዘአዘዘከ ፤,"Ye shall diligently keep the commandments of the LORD your God, and his testimonies, and his statutes, which he hath commanded thee." +አንተ ልጅህን በለው። በግብፅ የፈርዖን ባሪያዎች ነበርን፤ እግዚአብሔርም በጽኑ እጅ ከግብፅ አወጣን፤,ከመ ትግበር ዘሠናይ ወዘአዳም ቅድሜሁ ለእግዚአብሔር አምላክከ ከመ ሠናይት ትኩንከ ወትባእ ትትዋረስ ምድረ ቡርክተ እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊክሙ ፤,"And thou shalt do that which is right and good in the sight of the LORD: that it may be well with thee, and that thou mayest go in and possess the good land which the LORD sware unto thy fathers," +እግዚአብሔርም ከግብፅና በፈርዖን በቤቱም ሁሉ ላይ እኛ እያየን ታላቅና ክፉ ምልክት ተአምራትም አደረገ።,ከመ ይስድድ ኵሎ ፀረከ እምቅድመ ገጽከ በከመ ይቤ እግዚአብሔር ።,"To cast out all thine enemies from before thee, as the LORD hath spoken." +ለአባቶቻችን ወደ ማለላቸው ምድር አግብቶ እርስዋን ይሰጠን ዘንድ ከዚያ አወጣን።,ወሶበ ተስእለከ ወልድከ ጌሠመ ወይቤለከ ምንት ውእቱ ዝንቱ ትእዛዝ ወኵነኔ ወፍትሕ ኵሎ ዘአዘዘነ እግዚአብሔር አምላክነ ፤,"And when thy son asketh thee in time to come, saying, What mean the testimonies, and the statutes, and the judgments, which the LORD our God hath commanded you?" +እንደ ዛሬም በሕይወት እንዲያኖረን፥ ሁልጊዜም መልካም እንዲሆንልን፥ አምላካችንን እግዚአብሔርን እንፈራ ዘንድ፥ ይህችንም ሥርዓት ሁሉ እናደርግ ዘንድ እግዚአብሔር አዘዘን።,ወትብሎ ለወልድከ አግብርቲሁ ንሕነ ለፈርዖን በብሔረ ግብጽ ወአውጽአነ እግዚአብሔር እምህየ በእድ ጽንዕት ወበመዝራዕት ልዑል ።,"Then thou shalt say unto thy son, We were Pharaoh's bondmen in Egypt; and the LORD brought us out of Egypt with a mighty hand:" +እርሱም እንዳዘዘን በአምላካችን በእግዚአብሔር ፊት እናደርጋት ዘንድ ይህችን ትእዛዝ ሁሉ ብንጠብቅ ለእኛ ጽድቅ ይሆንልናል።,ወፈነወ እግዚአብሔር ተአምረ ወመድምመ ዐቢየ ወእኩየ ላዕለ ግብጽ ወላዕለ ፈርዖን ወላዕለ ቤቱ በቅድሜነ ።,"And the LORD shewed signs and wonders, great and sore, upon Egypt, upon Pharaoh, and upon all his household, before our eyes:" +ቍላው የተቀጠቀጠ ብልቱም የተቈረጠ ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ አይግባ።,ወኢይንሣእ ብእሲ ብእሲተ አቡሁ ወኢይክሥት ኀፍረተ አቡሁ ።,"He that is wounded in the stones, or hath his privy member cut off, shall not enter into the congregation of the LORD." +ዲቃላ ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ አይግባ፤ እስከ አሥር ትውልድ ድረስ ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ አይግባ።,ወኢይባእ ዘቦቱ ነውረ ወዘምቱር ውስተ ቤተ እግዚአብሔር ፤,A bastard shall not enter into the congregation of the LORD; even to his tenth generation shall he not enter into the congregation of the LORD. +ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ እንጀራና ውኃ ይዘው በመንገድ ላይ አልተቀበሉአችሁምና፥ በመስጴጦምያ ካለው ከፋቱራ የቢዖርን ልጅ በለዓምን ዋጋ ሰጥተው ይረግምህ ዘንድ አምጥተውብሃልና አሞናዊና ሞዓባዊ ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ አይግባ እስከ አሥር ትውልድ ድረስ ለዘላለም ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ አይግባ።,ከመ ኢያዘሙ ቤተ እግዚአብሔር ።,An Ammonite or Moabite shall not enter into the congregation of the LORD; even to their tenth generation shall they not enter into the congregation of the LORD for ever: +ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር በለዓምን ይሰማ ዘንድ አልወደደም፤ አምላክህም እግ���አብሔር ወድዶሃልና እርግማኑን በረከት አደረገልህ።,ወኢይባእ ዐሞናዊ ወሞአባዊ ውስተ ቤተ እግዚአብሔር እስከ ሣልስት ወራብዕት ትውልድ ወእስከ ዓሥርት ኢይባእ ቤተ እግዚአብሔር ወእስከ ለዓለም ።,"Because they met you not with bread and with water in the way, when ye came forth out of Egypt; and because they hired against thee Balaam the son of Beor of Pethor of Mesopotamia, to curse thee." +በዘመንህ ሁሉ ለዘላለም ሰላምና ልማት ለእነርሱ አትሻ።,እስመ ኢተቀበሉክሙ በእክል ወበማይ ውስተ ፍኖት አመ ወፃእክሙ እምነ ግብጽ ወእስመ ተዓሰብዎ ለበለዓም ወልደ ቤዖር ከመ ይርግምክሙ ።,"Nevertheless the LORD thy God would not hearken unto Balaam; but the LORD thy God turned the curse into a blessing unto thee, because the LORD thy God loved thee." +ኤዶማዊው ወንድምህ ነውና አትጸየፈው፤ ግብፃዊውንም በአገሩ ስደተኛ ነበርህና አትጸየፈው።,ወኢፈቀደ እግዚአብሔር ከመ ይስምዖ ለበለዓም ወሜጦ እግዚአብሔር ለመርገሙ ውስተ በረከት እስመ አፍቀረከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,Thou shalt not seek their peace nor their prosperity all thy days for ever. +ከእነርሱም በሦስተኛው ትውልድ የሚወለዱ ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ ይግቡ።,ወኢትትናገሮሙ ሰላመ ወበዘ ይደልዎሙ በኵሉ መዋዕሊከ ወለዓለም ።,Thou shalt not abhor an Edomite; for he is thy brother: thou shalt not abhor an Egyptian; because thou wast a stranger in his land. +ጠላቶችህን ልትወጋ በወጣህ ጊዜ ከክፉ ነገር ሁሉ ሰውነትህን ጠብቅ።,ወኢታስቆርሮ ለኢዱሜያዊ እስመ እኁከ ውእቱ ወኢታስቆርሮ ለግብጻዊ እስመ ፈላሰ ኮንከ በውስተ ምድሮሙ ።,The children that are begotten of them shall enter into the congregation of the LORD in their third generation. +በእናንተ መካከል ሌሊት በሚሆነው ርኵሰት የረከስ ሰው ቢኖር፥ ከሰፈር ወደ ውጭ ይውጣ፥ ወደ ሰፈርም አይግባ።,ወደቂቅ ለእመ ተወልደ ሎሙ በሣልሥት ትውልድ ይበውእ ቤተ እግዚአብሔር ።,"When the host goeth forth against thine enemies, then keep thee from every wicked thing." +በመሸም ጊዜ በውኃ ይታጠብ፤ ፀሐይም በገባ ጊዜ ወደ ሰፈር ይመለስ።,ወለእመ ወፃእከ ትፅብኦሙ ለፀርከ ተዓቀብ እምነ ኵሉ ቃል እኩይ ።,"If there be among you any man, that is not clean by reason of uncleanness that chanceth him by night, then shall he go abroad out of the camp, he shall not come within the camp:" +ወደ ሜዳም ትወጣበት ዘንድ ከሰፈር ውጭ ቦታ ይሁንልህ።,ወለእመቦ እምውስቴትክሙ ብእሲ ዘኢኮነ ንጹሐ እምነ ሥእበቱ ዘሌሊት ለይፃእ አፍአ እምነ ትዕይንት ወኢይባእ ውስተ ትዕይንት ።,"But it shall be, when evening cometh on, he shall wash himself with water: and when the sun is down, he shall come into the camp again." +ከመሣሪያህም ጋር መቈፈሪያ ያዝ፤ በሜዳም በተቀመጥህ ጊዜ ትምስበታለህ፥ ዞረህም ከአንተ የወጣውን በአፈር ትከድነዋለህ።,ወፍና ሰርክ ተኀፂቦ በማይ ሥጋሁ ይበውእ ዐሪቦ ፀሐይ ውስተ ትዕይንት ።,"Thou shalt have a place also without the camp, whither thou shalt go forth abroad:" +አምላክህ እግዚአብሔር ሊያድንህ ጠላቶችህንም በእጅህ አሳልፎ ሊሰጥ በሰፈርህ መካከል ይሄዳልና ስለዚህ ነውረኛ ነገር እንዳያይብህ፥ ፊቱንም ከአንተ እንዳይመልስ ሰፈርህ የተቀደስ ይሁን።,ወአሐደ መካነ ረሲ ለከ አፍአ እምነ ትዕይንት ኀበ ትወፅእ ህየ አፍአ ።,"And thou shalt have a paddle upon thy weapon; and it shall be, when thou wilt ease thyself abroad, thou shalt dig therewith, and shalt turn back and cover that which cometh from thee:" +ከጌታው ኮብልሎ ወደ አንተ የመጣውን ባሪያ ለጌታው አሳልፈህ አትስጥ።,ወዕፀ ንሣእ ለከ ውስተ ቅናትከ ወሶበ ነበርከ ቅሥፈ ትከሪ ወትነሥእ ወትደፍን ኀፍረተከ ።,"For the LORD thy God walketh in the midst of thy camp, to deliver thee, and to give up thine enemies before thee; therefore shall thy camp be holy: that he see no unclean thing in thee, and turn away from thee." +ከደጆችህ በሚመርጣት በአንዲቱ በሚወድዳት ስፍራ ከአንተ ጋር በመካከልህ ይቀመጥ፥ አንተም አታስጨንቀው።,እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ያንሶሱ ውስተ ትዕይንትከ ከመ ያድኅንከ ወያግብኦሙ ለፀርከ ውስተ እደዊከ በቅድመ ገጽከ ወትኩን ቅድስተ ትዕይንትከ ከመ ኢያስተርኢ ውስቴትከ ዘኮነ ኀፍረት ወይትመየጥ እምኔከ ወይኅድገ ።,Thou shalt not deliver unto his master the servant which is escaped from his master unto thee: +ከእስራኤል ሴቶች ልጆች ሴት ጋለሞታ አትገኝ፥ ከእስራኤልም ወንዶች ልጆች ወንድ ጋለሞታ አይገኝ።,ወኢታግብኦ ለገብር ኀበ እግዚኡ እምድኅረ ተሠይጠ ኀቤከ ።,"He shall dwell with thee, even among you, in that place which he shall choose in one of thy gates, where it liketh him best: thou shalt not oppress him." +ስለ ተሳልኸው ስእለት ሁሉ የጋለሞታይቱን ዋጋና የውሻውን ዋጋ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ቤት አታቅርብ፤ ሁለቱም በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የሚያጸይፉ ናቸውና።,ይንበር ምስሌከ ኀበ አደሞ ወኢትሣቅዮ ።,"There shall be no whore of the daughters of Israel, nor a sodomite of the sons of Israel." +ለወንድምህ በወለድ አታበድር፤ የብር ወይም የእህል ወይም የማናቸውንም ነገር ሁሉ ወለድ አትውሰድ።,ወኢትኩን እምውስቴትክሙ ዘማ እምነ አዋልደ እስራኤል ወኢይኩን ዘማዌ እምደቂቀ እስራኤል ወአልቦ ዘያገብእ ግብረ እምውስተ አዋልደ እስራኤል ወአልቦ ዘያገብእ ጸባሕተ እምውስተ ደቂቀ እስራኤል ።,"Thou shalt not bring the hire of a whore, or the price of a dog, into the house of the LORD thy God for any vow: for even both these are abomination unto the LORD thy God." +ለእንግዳው በወለድ አበድረው፤ ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ልትወርሳት በምትገባባት ምድር በሥራህ ሁሉ ይባርክህ ዘንድ ለወንድምህ በወለድ አታበድር።,ኢታብእ ደነሰ ዘማ ወኢቤዘ ከልብ ውስተ ቤተ እግዚአብሔር አምላክከ በበይነ ኵሉ ብፅዐት እስመ ርኩሳን እሙንቱ በኀበ እግዚአብሔር አምላክከ ክልኤሆሙ ።,"Thou shalt not lend upon usury to thy brother; usury of money, usury of victuals, usury of any thing that is lent upon usury:" +ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ስእለት በተሳልህ ጊዜ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ፈጽሞ ይሻዋልና፥ ኃጢአትም ይሆንብሃልና መክፈሉን አታዘገይ።,ወኢትትረደይ እምኀበ ቢጽከ ኢርዴ ወርቅ ወኢርዴ እክል ወኢርዴ ኵሉ ዘኮነ ትካዙ ዘተለቅሐከ ።,Unto a stranger thou mayest lend upon usury; but unto thy brother thou shalt not lend upon usury: that the LORD thy God may bless thee in all that thou settest thine hand to in the land whither thou goest to possess it. +ባትሳል ግን ኃጢአት የለብህም።,እምኀበ ነኪር ትትረደይ ወእምኀበሰ ቢጽከ ኢትትረደይ ከመ ይባርከ እግዚአብሔር አምላክከ ላዕለ ምድር በኵሉ ግብርከ እንተ ውስቴታ ትበውእ ህየ ከመ ትትወረሳ ።,"When thou shalt vow a vow unto the LORD thy God, thou shalt not slack to pay it: for the LORD thy God will surely require it of thee; and it would be sin in thee." +በአፍህ የተናገርኸውን ለአምላክህ ለእግዚአብሔር በፈቃድህ ተስለሃልና ከከንፈርህ የወጣውን ታደርግ ዘንድ ጠብቅ።,ወለእመ በፃዕከ ብፅዐተ ለእግዚአብሔር ኢትጐንዲ ገቢሮቶ እስመ ተኀሥሦ ይትኀሠሠከ እግዚአብሔር አምላክከ እምኔከ ወይከውን ኀጢአት ላዕሌከ ።,"But if thou shalt forbear to vow, it shall be no sin in thee." +ወደ ባልንጀራህ ወይን ቦታ በገባህ ጊዜ እስክትጠግብ ድረስ ከወይኑ ብላ፤ ወደ ዕቃህ ግን ከእርሱ ምንም አታግባ።,ወለአመሰ ኢፈቀድከ ትብፃዕ አልብከ ኀጢአተ ።,"That which is gone out of thy lips thou shalt keep and perform; even a freewill offering, according as thou hast vowed unto the LORD thy God, which thou hast promised with thy mouth." +ወደ ባልንጀራህ እርሻ በገባህ ጊዜ እሸቱን በእጅህ ቀጥፈህ ብላ፤ ወዳልታጨደው ወደ ባልንጀራህ እህል ግን ማጭድ አታግባ።,ዳእሙ እምከመ ወፅአ እምነ ከናፍሪከ ተዓቀብ ወግበር በከመ በፃዕከ ተሀብ ለእግዚአብሔር ዘከመ ነበብከ በአፉከ ከማሁ ግበር ።,"When thou comest into thy neighbour's vineyard, then thou mayest eat grapes thy fill at thine own pleasure; but thou shalt not put any in thy vessel." +የወን���ምህ በሬ ወይም በግ ጠፍቶ ብታይ ቸል አትበል፤ ወደ ወንድምህ መልሰው።,ወለእመ ርኢከ ላህመ ቢጽከ አው በግዖ ኀበ ተገድፈ በፍኖት ኢትትዐወር አስጥ ሎቱ ለካልእከ ወአወፊዮ ።,"Thou shalt not see thy brother's ox or his sheep go astray, and hide thyself from them: thou shalt in any case bring them again unto thy brother." +ወንድምህም በአቅራቢያህ ባይሆን ወይም ባታውቀው ይዘህ ወደ ቤትህ ትገባለህ፤ ወንድምህ እስኪሻው ድረስ በአንተ ዘንድ ይቀመጣል፥ ለእርሱም ትመልሰዋለህ።,ወለእመኒ ኢኮነ ቅሩበ ኀቤከ ካልእከ ወለእመኒ ኢታአምሮ ታስተጋብእ ወታአቱ ቤተከ ወይነብር ኀቤከ እስከ አመ የኀሥሥ ካልእከ ወታገብእ ሎቱ ።,"And if thy brother be not nigh unto thee, or if thou know him not, then thou shalt bring it unto thine own house, and it shall be with thee until thy brother seek after it, and thou shalt restore it to him again." +እንዲህም በአህያው ወይም በልብሱ ታደርጋለህ፤ እንዲህም በወንድምህ በጠፋበት ነገር ሁሉ ባገኘኸው ጊዜ ታደርጋለህ፤ ቸል ልትለው አይገባህም።,እመኒ አድጉ ወእመኒ ላህሙ ከመዝ ትገብር ወእመኒ ልብሱ ከማሁ ትገብር በእንተ ኵሉ ዘገደፈ ካልእከ ወዘተገድፈ እምኀቤሁ ወረከብካሁ ኢትክል ተዐውሮቶ ።,"In like manner shalt thou do with his ass; and so shalt thou do with his raiment; and with all lost thing of thy brother's, which he hath lost, and thou hast found, shalt thou do likewise: thou mayest not hide thyself." +የወንድምህ አህያ ወይም በሬው በመንገድ ወድቆ ብታይ ከእርሱ ጋር ሆነህ አነሣሣው እንጂ ቸል አትበለው።,ወለእመ ርኢከ አድገ ቢጽከ አው ላህሙ እንዘ ውዱቅ ውስተ ፍኖት ኢትትዐወሮሙ ታነሥእ ወታስተላዕል ምስሌሁ ።,"Thou shalt not see thy brother's ass or his ox fall down by the way, and hide thyself from them: thou shalt surely help him to lift them up again." +ሴት የወንድ ልብስ አትልበስ፥ ወንድም የሴት ልብስ አይልበስ፤ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነውና።,ወኢትትረሰይ ብእሲት በትርሲተ ብእሲ ወኢይልበስ ብእሲ ልብሰ ብእሲት እስመ ርኩስ በኀበ እግዚአብሔር አምላክከ ኵሉ ዘይገብሮ ለዝንቱ ።,"The woman shall not wear that which pertaineth unto a man, neither shall a man put on a woman's garment: for all that do so are abomination unto the LORD thy God." +በመንገድ ስትሄድ በዛፍ ወይም በመሬት ላይ እናቲቱ በጫጩቶችዋ ወይም በእንቍላሎችዋ ላይ ተኝታ ሳለች የወፍ ጎጆ ብታገኝ፥ እናቲቱን ከጫጩቶዋ ጋር አትውሰድ።,ለእመ ረከብከ እጓለ ዖፍ ቅድመ ገጽከ በውስተ ፍኖት ወእመኒ በውስተ ኵሉ ዕፀው አው በውስተ ምድር እመኒ አፍርህት ወእመኒ አንቆቍኆ ኢትንሣእ እመ ምስለ እጐሊሃ ።,"If a bird's nest chance to be before thee in the way in any tree, or on the ground, whether they be young ones, or eggs, and the dam sitting upon the young, or upon the eggs, thou shalt not take the dam with the young:" +ነገር ግን መልካም ይሆንልህ ዘንድ ዕድሜህም ይረዝም ዘንድ እናቲቱን ስደድ፥ ጫጩቶችንም ለአንተ ውሰድ።,ታሠርር ወታግዕዝ እመ ወአፍርኅቲሃሰ ትነሥእ ለከ ከመ ትኩን ሠናይት ላዕሌከ ወይብዛኅ መዋዕሊከ ።,"But thou shalt in any wise let the dam go, and take the young to thee; that it may be well with thee, and that thou mayest prolong thy days." +አዲስ ቤት በሠራህ ጊዜ ማንም ከእርሱ ወድቆ ደሙን በቤትህ ላይ እንዳታመጣ በጣራው ዙሪያ መከታ አድርግለት።,ወለእመ ነደቀ ቤተ ሐዲሰ ትገብር ተድባበ ለናሕስከ ወኢትገብር ቀትለ በውስተ ቤትከ ከመ ኢይደቅ እመቦ ዘይወድቅ እምኔሁ ።,"When thou buildest a new house, then thou shalt make a battlement for thy roof, that thou bring not blood upon thine house, if any man fall from thence." +የዘራኸው ዘርና ከወይኑ የወጣው አንድ ሆነው እንዳይጠፉብህ በወይንህ ቦታ ላይ ሁለት ዓይነት ዘር አትዝራ።,ወኢትትክል እምውስተ ኵሉ ሕብር ዐጸደ ወይንከ ከመ ኢይትቀደስ ፍሬሁ ወዘርአከኒ ዘትዘርእ ምስለ ፍሬ ወይንከ ።,"Thou shalt not sow thy vineyard with divers seeds: lest the fruit of thy seed which thou hast sown, and the fruit of thy vineyard, be defiled." +በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ።,ወኢትሕርስ በአድግ ወበላህም ኅቡረ ።,Thou shalt not plow with an ox and an ass together. +ከተልባ እግርና ከበግ ጠጕር በአንድነት የተሠራ ልብስ አትልበስ።,ወኢትልበስ ልብሰ ዘተአንመ በፀምር ወበዐጌ ።,"Thou shalt not wear a garment of divers sorts, as of woollen and linen together." +በምትለብሰው በልብስህ በአራቱ ማዕዘን ዘርፍ አድርግ።,ወትገብር ለከ ፍቱለ ዘፈረ ውስተ አርባዕቲሆሙ መኣዝነ አልባሲከ ዘትለብስ ።,"Thou shalt make thee fringes upon the four quarters of thy vesture, wherewith thou coverest thyself." +ማናቸውም ሰው ሚስት ቢያገባ፥ ከደረሰባትም በኋላ ቢጠላት፥,ወለእመ ጸልኣ ለብእሲት ዘአውሰባ እምድኅረ ነበረ ምስሌሃ ፤,"If any man take a wife, and go in unto her, and hate her," +የነውር ነገር አውርቶ። እኔ ይህችን ሴት ሚስት አድርጌ አገባኋት፥ በደርስሁባትም ጊዜ ድንግልናዋን አላገኘሁባትም ብሎ በክፉ ስም ቢያሳጣት፥,ወአምጽአ ላቲ ነገረ ምክንያት ወአውፅአ ላቲ ስመ እኩየ ወይቤ ነሣእክዋ ለዛቲ ብእሲት ወሶበ ቦእኩ ላዕሌሃ ኢረከብኩ ድንግልናሃ ፤,"And give occasions of speech against her, and bring up an evil name upon her, and say, I took this woman, and when I came to her, I found her not a maid:" +የብላቴናይቱ አባትና እናት የድንግልናዋን ምልክት ወስደው በበሩ በአደባባይ ወደ ተቀመጡ ወደ ከተማ ሽማግሌዎች ያምጡት፤,ወይነሥኡ አቡሃ ወእማ መንጸፈ ድንግልናሃ ለወለቶሙ ወይወስዱ ኀበ ሊቃናት ኀበ ኦንቀጽ ።,"Then shall the father of the damsel, and her mother, take and bring forth the tokens of the damsel's virginity unto the elders of the city in the gate:" +የብላቴናይቱም አባት ሽምግሌዎቹን። እኔ ለዚህ ሰው ልጄን ዳርሁለት እርሱም ጠላት፤,ወይብሎሙ አቡሃ ለይእቲ ወለት ለሊቃናት ዛቲ ወለትየ ወሀብክዎ ለዝንቱ ብእሲ ትኩኖ ብእሲተ ።,"And the damsel's father shall say unto the elders, I gave my daughter unto this man to wife, and he hateth her;" +እነሆም። በልጅህ ድንግልና አላገኘሁባትም ብሎ የነውር ነገር አወራባት፤ የልጄም ምልክት ይኸው ይላቸዋል። በከተማም ሽማግሌዎች ፊት ልብሱን ይዘረጋሉ።,ወሶበ ጸልኣ ይእዜ አምጽአ ላቲ ነገረ ምክንያት ወይቤ ኢረከብኩ ድንግልናሃ ለወለትከ ወናሁ ዝንቱ ውእቱ መንጸፈ ድንግልናሃ ለወለትየ ወይስፍሕዎ ለውእቱ መንጸፍ ቅድመ ሊቃናት ዘይእቲ ሀገር ።,"And, lo, he hath given occasions of speech against her, saying, I found not thy daughter a maid; and yet these are the tokens of my daughter's virginity. And they shall spread the cloth before the elders of the city." +የዚያችም ከተማ ሽማግሌዎች ያንን ሰው ወስደው ይግረፉት፤,ወይአኅዝዎ ለውእቱ ብእሲ ሊቃናተ ይእቲ ሀገር ወይጌሥጽዎ ።,And the elders of that city shall take that man and chastise him; +በእስራኤል ድንግል ላይ ክፉ ስም አምጥቶአልና መቶ የብር ሰቅል ያስከፍሉት፥ ለብላቴናይቱም አባት ይስጡት፤ እርስዋም ሚስት ትሁነው፥ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም።,ወይነሥእዎ ምእተ ሰቅለ ወይሁብዎ ለአቡሃ ለይእቲ ወለት እስመ አውፅአ ስመ እኩየ ላዕለ ድንግለ እስራኤል ወትከውኖ ሎቱ ብእሲቱ ወኢይከውኖ ኀዲጎታ መጠነ ሕያው ውእቱ ።,"And they shall amerce him in an hundred shekels of silver, and give them unto the father of the damsel, because he hath brought up an evil name upon a virgin of Israel: and she shall be his wife; he may not put her away all his days." +ነገሩ ግን እውነት ቢሆን፥ በብላቴናይቱም ድንግልናዋ ባይገኝ፥,ወለእመቦ እሙነ ኮነ ዝንቱ ነገር ወኢተረክበ ድንግልናሃ ለይእቲ ወለት ፤,"But if this thing be true, and the tokens of virginity be not found for the damsel:" +ብላቴናይቱን ወደ አባትዋ ቤት ደጅ ያውጡአት፥ በእስራኤልም ዘንድ የማይገባውን ነገር አድርጋለችና፥ በአባትዋም ቤት አመንዝራለችና የከተማዋ ሰዎች እስክትሞት ድረስ በድንጋይ ይውገሩአት፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።,ወያወጽእዋ ለይእቲ ወለት ኀበ ኆኅተ ቤተ አቡሃ ወይወግርዋ በእብን ሰብአ ይእቲ ሀገር ወይቅትልዋ እስመ ገብረት እበደ በእስተ ደቂቀ እስራኤል ወአዘመወት ቤተ አቡሃ አፅአለት ወታሴስሉ እኩየ እምውስቴትክሙ ።,"Then they shall bring out the damsel to the door of her father's house, and the men of her city shall stone her with stones that she die: because she hath wrought folly in Israel, to play the whore in her father's house: so shalt thou put evil away from among you." +ማናቸውም ሰው ከሌላ ሰው ሚስት ጋር ተኝቶ ቢገኝ፥ አመንዝራውና አመንዝራይቱ ሁለታቸው ይሙቱ፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከእስራኤል ታስወግዳለህ።,ወለእመቦ ዘተረክበ ብእሲ እንዘ ይሰክብ ምስለ ብእሲተ ብእሲ ቅትልዎሙ ክልኤሆሙ ለውእቱኒ ብእሲ ዘሰከበ ምስሌሃ ለይእቲ ብእሲት ወለይእቲ ብእሲት ወታሴስሉ እኩየ እምውስተ እስራኤል ።,"If a man be found lying with a woman married to an husband, then they shall both of them die, both the man that lay with the woman, and the woman: so shalt thou put away evil from Israel." +ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥,ወለእመቦ ወለተ ድንግለ እንተ ፍኅርት ይእቲ ለብእሲ ወረከባ ካልእ ብእሲ በውስተ ሀገር ወሰከበ ምስሌሃ ፤,"If a damsel that is a virgin be betrothed unto an husband, and a man find her in the city, and lie with her;" +ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።,ለክልኤሆሙ አውፅእዎሙ ኀበ አንቀጻ ለይእቲ ሀገር ወይውግርዎሙ በእብን ወይቅትልዎሙ ለወለትኒ እስመ ኢጸርኀት በውስተ ሀገር ወለውእቱኒ ብእሲ እስመ አኅሰራ ለብእሲተ ካልኡ ወአሰስሉ እኩየ እምውስቴትክሙ ።,"Then ye shall bring them both out unto the gate of that city, and ye shall stone them with stones that they die; the damsel, because she cried not, being in the city; and the man, because he hath humbled his neighbour's wife: so thou shalt put away evil from among you." +ነገር ግን ሰው የታጨችውን ልጃገረድ በሜዳ ቢያገኛት፥ በግድ አሸንፎም ቢደርስባት፥ ያ የደረሰባት ሰው ብቻውን ይገደል።,ወለእመሰ በገዳም ረከባ ብእሲ ለወለት እንተ ፍኅርት ይእቲ ወተኀየላ ወሰከበ ምስሌሃ ቅትልዎ ለዝክቱ ዘሰከበ ምስሌሃ ለባሕቲቱ ።,"But if a man find a betrothed damsel in the field, and the man force her, and lie with her: then the man only that lay with her shall die:" +በብላቴናይቱ ላይ ግን ምንም አታድርጉ በብላቴናይቱ ላይ ለሞት የሚያበቃ ኃጢአት የለባትም፤ ሰው በባልንጀራው ላይ ተነሥቶ እንደሚገድለው ይህ፤ ነገር ደግሞ እንደዚሁ ነውና፤,ወለወለትሰ አልቦ ዘትረስይዋ እስመ አልባቲ ጌጋየ ቦዘ ትመውት ይእቲ ወለት ፤ ከመ ሶበ ይትነሣእ ብእሲ ላዕለ ካልኡ ወይቀትሎ ነፍሶ ከማሁ ውእቱ ዝንቱ ነገር ።,"But unto the damsel thou shalt do nothing; there is in the damsel no sin worthy of death: for as when a man riseth against his neighbour, and slayeth him, even so is this matter:" +በሜዳ ባገኛት ጊዜ የታጨችው ልጃገረድ ጮኻለችና፥ የሚታደጋትም አልነበረምና።,እስመ በገዳም ረከባ ወጸርኀት ይእቲ ወለት እንተ ፍኅርት ይእቲ ወአልቦ ዘረድኣ ።,"For he found her in the field, and the betrothed damsel cried, and there was none to save her." +ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ያልታጨች ልጃገረድ ቢያገኝ፥ ወስዶም ቢደርስባት፥ ቢያገኙትም፥,ወለእመቦ ዘረከበ ወለተ ድንግለ እንተ ኢኮነት ፍኅርተ ወተኀየላ ወሰከበ ምስሌሃ ወረከብዎ ፤,"If a man find a damsel that is a virgin, which is not betrothed, and lay hold on her, and lie with her, and they be found;" +ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም።,ይሁቦ ለአቡሃ ውእቱ ብእሲ ዘሰከበ ምስሌሃ ለይእቲ ወለት ��ምሳ ዲድረክመ ብሩር ወትከውኖ ሎቱ ብእሲቶ ወኢይከውኖ ይኅድጋ መጠነ ሕያው ውእቱ እስመ አኅሰራ ።,"Then the man that lay with her shall give unto the damsel's father fifty shekels of silver, and she shall be his wife; because he hath humbled her, he may not put her away all his days." +በሕይወት እንድትኖሩ፥ እንድትበዙም፥ እግዚአብሔርም ለአባቶቻችሁ ወደ ማለላቸው ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱአት፥ ዛሬ ለአንተ የማዝዘውን ትእዛዝ ሁሉ ታደርጉ ዘንድ ጠብቁ።,ወዕቀቡ ከመ ትግበሩ ኵሎ ትእዛዘ ዘእኤዝዘክሙ አነ ዮም ከመ ትሕየዉ ወትትባዝኁ ወትባኡ ትትወረሱ ምድረ እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊክሙ ።,"All the commandments which I command thee this day shall ye observe to do, that ye may live, and multiply, and go in and possess the land which the LORD sware unto your fathers." +አምላክህ እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን መንገድ ሁሉ አስብ።,ወተዘከር ኵሎ ፍኖተ እንተ ወሰደከ እግዚአብሔር አምላክከ ውስተ ገዳም ከመ ያሕምምከ ወከመ ያመክርከ ወከመ ያእምር ልበከ ለእመ ተዐቅብ ትእዛዞ ወለእመ አልቦ ።,"And thou shalt remember all the way which the LORD thy God led thee these forty years in the wilderness, to humble thee, and to prove thee, to know what was in thine heart, whether thou wouldest keep his commandments, or no." +ሰውም ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ነገር ሁሉ በሕይወት እንዲኖር እንጂ ሰው በእንጀራ ብቻ በሕይወት እንዳይኖር ያስታውቅህ ዘንድ አስጨነቀህ፥ አስራበህም፥ አንተም ያላወቅኸውን አባቶችህም ያላወቁትን መና አበላህ።,ወአሕመመከ ወአርኀበከ ወእምዝ መና ሴሰየከ ዘኢያአምሩ አበዊከ ከመ ያርኢከ ከመ ኢኮነ በእክል ባሕቲቱ ዘየሐዩ ሰብእ አላ በኵሉ ቃል እንተ ትወፅእ እምነ አፉሁ ለእግዚአብሔር የሐዩ ሰብእ ።,"And he humbled thee, and suffered thee to hunger, and fed thee with manna, which thou knewest not, neither did thy fathers know; that he might make thee know that man doth not live by bread only, but by every word that proceedeth out of the mouth of the LORD doth man live." +በእነዚህ አርባ ዓመታት የለበስኸው ልብስ አላረጀም፥ እግርህም አላበጠም።,አልባሲከኒ ኢበልየ በላዕሌከ ወእገሪከኒ ኢረስሐ ናሁ አርብዓ ዓም ።,"Thy raiment waxed not old upon thee, neither did thy foot swell, these forty years." +ሰውም ልጁን እንደሚገሥፅ እንዲሁም አምላክህ እግዚአብሔር አንተን እንዲገሥጽ በልብህ አስተውል።,ወአእምር በልብከ እስመ ከመ ይጌሥጽ ብእሲ ወልዶ ከማሁ ይጌሥጸከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"Thou shalt also consider in thine heart, that, as a man chasteneth his son, so the LORD thy God chasteneth thee." +በመንገዱም እንድትሄድ እርሱንም እንድትፈራ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ጠብቅ።,ወዕቀብ ኵሎ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር አምላክከ ከመ ትሑር በፍኖቱ ወትፍርሆ ።,"Therefore thou shalt keep the commandments of the LORD thy God, to walk in his ways, and to fear him." +አምላክህ እግዚአብሔር ወደ መልካም ምድር፥ ከሸለቆና ከኮረብታ የሚመነጩ የውኃ ጅረቶችና ፈሳሾች ምንጮችም ወዳሉባት ምድር፥,እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ያበውአከ ውስተ ምድር ቡርክት ወብዝኅት እንተ ወሓይዝተ ማይ ወዐዘቃቲሃ ከመ ቀላይ ወይትከዐው ዉስተ ገዳም ወውስተ አድባር ።,"For the LORD thy God bringeth thee into a good land, a land of brooks of water, of fountains and depths that spring out of valleys and hills;" +ስንዴ ገብስም ወይንም በለስም ሮማንም ወይራም ማርም ወደ ሞሉባት ምድር፥,ምድረ ስርናይ ወስገም ወአዕጻደ ወይን ወበለስ ወሮማን ምድረ ኤልያስ ዘዘይት ወመዓር ፤,"A land of wheat, and barley, and vines, and fig trees, and pomegranates; a land of oil olive, and honey;" +ሳይጎድልህ እንጀራን ወደምትበላባት አንዳችም ወደማታጣባት ምድር፥ ድንጋይዋ ብረት ወደ ሆነ፥ ከተራራዋም መዳብ ወደሚማስባት ምድር ያገባሃል።,ም���ር እንተ ኢኮነት በአስተአክሎ ዘትበልዖ ለእክልከ ወአልቦ ዘተኀጥእ ምንተኒ ውስቴታ ምድር እንተ እበኒሃ ኀፂን ወእምውስተ አድባሪሃ ይኤልድዎ ለብርት ።,"A land wherein thou shalt eat bread without scarceness, thou shalt not lack any thing in it; a land whose stones are iron, and out of whose hills thou mayest dig brass." +ትበላማለህ፥ ትጠግብማለህ፥ ስለሰጠህም ስለመልካሚቱ ምድር አምላክህን እግዚአብሔርን ትባርካለህ።,ወብላዕ ወጽገብ ወባርኮ ለእግዚአብሔር አምላክከ በውስተ ምድር ቡርክት እንተ ወሀበከ ።,"When thou hast eaten and art full, then thou shalt bless the LORD thy God for the good land which he hath given thee." +ዛሬ እኔ አንተን የማዝዘውን ትእዛዙንና ፍርዱን ሥርዓቱንም ባለመጠበቅ አምላክህን እግዚአብሔርን እንዳትረሳ ተጠንቀቅ፤,ወዑቅ ርእሰከ ወኢትርስዖ ለእግዚአብሔር አምላክከ ከመ ትዕቀብ ትእዛዞ ወፍትሖ ወኵነኔሁ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ።,"Beware that thou forget not the LORD thy God, in not keeping his commandments, and his judgments, and his statutes, which I command thee this day:" +ከበላህና ከጠገብህ በኋላ፥ መልካምም ቤት ሠርተህ ከተቀመጥህበት በኋላ፥,ዮጊ ሶበ በላዕከ ወጸገብከ ወነደቀ አብያተ ሠናያነ ወነበርከ ውስቴቶሙ ፤,"Lest when thou hast eaten and art full, and hast built goodly houses, and dwelt therein;" +የላምና የበግ መንጋ ከበዛልህ በኋላ፥ ብርህና ወርቅህም ያለህም ሁሉ ከበዛልህ በኋላ፥ ልብህ እንዳይጓደድ፤,ወበዝኃ ለከ አባግዒከ ወአልህምቲከ ወሶበ በዝኀ ለከ ወርቅ ወብሩር ወበዝኀ ለከ ኵሉ ንዋይከ ፤,"And when thy herds and thy flocks multiply, and thy silver and thy gold is multiplied, and all that thou hast is multiplied;" +ከግብፅም ምድር ከባርነት ቤት ያወጣህን፥,ዮጊ ታዐቢ ልበከ ወትረስዖ ለእግዚአብሔር አምላክከ ዘአውፅአከ እምነ ምድረ ግብጽ እምነ ቤተ ቅኔት ፤,"Then thine heart be lifted up, and thou forget the LORD thy God, which brought thee forth out of the land of Egypt, from the house of bondage;" +እባብና ጊንጥ ጥማትም ባለባት፥ ውኃም በሌለባት፥ በታላቂቱና በምታስፈራው ምድረ በዳ የመራህን፥ ከጭንጫ ድንጋይም ውኃን ያወጣልህን፥,ወወሰደከ ውስተ ገዳም ዘዐቢይ ወግሩም ውእቱ ዘአራዊተ ምድር ዘይነስክ ወዐቃርብት ወጽምእ ወአልቦ ማየ ለሰትይ ዘአውፅአ ለከ እምውስተ እብን ኰኵሕ ነቅዐ ማየ ጥዑም ።,"Who led thee through that great and terrible wilderness, wherein were fiery serpents, and scorpions, and drought, where there was no water; who brought thee forth water out of the rock of flint;" +በመጨረሻም ዘመን መልካም ያደርግልህ ዘንድ ሊፈትንህ ሊያዋርድህም አባቶችህ ያላወቁትን መና በምድረ በዳ ያበላህን አምላክህን እግዚአብሔርን እንዳትረሳ፤,ዘሴሰየከ መና በገዳም ዘኢያአምሩ አበዊከ ከመ ያሕምምከ ወያመክርከ ወያሠኒ ላዕሌከ በደኃሪ መዋዕሊከ ።,"Who fed thee in the wilderness with manna, which thy fathers knew not, that he might humble thee, and that he might prove thee, to do thee good at thy latter end;" +በልብህም። ጉልበቴ የእጄም ብርታት ይህን ሀብት አመጣልኝ እንዳትል።,ወኢትበል በልብከ በጽንዕየ ወበኀይለ እዴየ ገበርኩ ሊተ ዘንተ ኅይለ ዐቢየ ።,"And thou say in thine heart, My power and the might of mine hand hath gotten me this wealth." +ነገር ግን ዛሬ እንደ ሆነ ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳን ያጸና ዘንድ፥ ሀብት ለማከማቸት እርሱ ጉልበት ሰጥቶሃልና አምላክህን እግዚአብሔርን አስብ።,ወተዘከሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ እስመ ውእቱ ይሁበከ ኀይለ ከመ ያቅም ኪዳኖ ዘመሐለ እግዚአብሔር ለአበዊከ በከመ ዮም ።,"But thou shalt remember the LORD thy God: for it is he that giveth thee power to get wealth, that he may establish his covenant which he sware unto thy fathers, as it is this day." +አምላክህንም እግዚአብሔርን ብትረሳ፥ ሌሎችንም አማልክት ብትከተል ብታመልካቸውም ብትሰግድላቸውም፥ ፈጽሞ እንድትጠፉ እኔ ዛሬውኑ እመሰክርባችኋለሁ።,ወለእመ ረሲዐ ረሳዕካሁ ለእግዚአብሔር አምላክ�� ወሖርከ ድኅረ ባዕድ አማልክት ወአምለካሆሙ ወሰገድከ ሎሙ ኣሰምዕ ላዕሌከ ዮም ሰማየ ወምድረ ከመ ጠፊአ ትጠፍእ ።,"And it shall be, if thou do at all forget the LORD thy God, and walk after other gods, and serve them, and worship them, I testify against you this day that ye shall surely perish." +የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ቃል ስላልሰማችሁ እግዚአብሔር ከፊታችሁ እንደሚያጠፋቸው እንደ አሕዛብ እንዲሁ እናንተ ትጠፋላችሁ።,በከመ አሕዛብ ኵሎሙ እለ ደምሰሶሙ እግዚአብሔር እምቅድመ ገጽክሙ ከማሁ ትደመሰሱ እስመ ኢሰማዕክሙ ቃለ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"As the nations which the LORD destroyeth before your face, so shall ye perish; because ye would not be obedient unto the voice of the LORD your God." +ሙሴም ከሞዓብ ሜዳ በኢያሪኮ ፊት ለፊት ወዳለው ወደ ናባው ተራራ ወደ ፈስጋ ራስ ወጣ፤ እግዚአብሔርም እስከዳን ድረስ ያለውን የገለዓድን ምድር፥,ወዐርገ ሙሴ እምነ አራቦት ዘሞአብ ውስተ ደብረ ናበው ውስተ ርእሰ ፈስጋ ዘሀለወ ቅድመ ኢያሪኮ ወአርአዮ እግዚአብሔር ኵሎ ምድረ ገላአድ ፤,"And Moses went up from the plains of Moab unto the mountain of Nebo, to the top of Pisgah, that is over against Jericho. And the LORD shewed him all the land of Gilead, unto Dan," +የንፍታሌምንም ምድር ሁሉ፥ የኤፍሬምንና የምናሴንም ምድር፥ እስከ ምዕራብም ባሕር ድረስ ያለውን የይሁዳን ምድር ሁሉ፥ ደቡብንም፥,ወኵሎ ምድረ ንፍታሌም ወኵሎ ምድረ ምናሴ ወኵሎ ምድረ ይሁዳ እስከ ደኃሪት ባሕር ፤,"And all Naphtali, and the land of Ephraim, and Manasseh, and all the land of Judah, unto the utmost sea," +እስከ ዞዓር ድረስ ያለውንም የዘንባባ ዛፎች ያሉባትን ከተማ የኢያሪኮን ሸለቆ ሜዳ አሳየው።,ወገዳሙ ወአድያሚሃ ለኢያሪኮ ሀገረ ፊንቆን እስከ ሴይር ።,"And the south, and the plain of the valley of Jericho, the city of palm trees, unto Zoar." +እግዚአብሔርም። ለዘርህ እሰጣታለሁ ብዬ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማልሁላቸው ምድር ይህች ናት፤ በዓይንህ እንድታያት አደረግሁህ፥ ነገር ግን ወደዚያች አትሻገርም አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ዛቲ ምድር እንተ መሐልኩ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ ወእቤሎሙ ለዘርእከ እሁባ ወናሁ አርአይኩካሃ ለከ በአዕይንቲከ ወህየ ባሕቱ ኢትበውእ ።,"And the LORD said unto him, This is the land which I sware unto Abraham, unto Isaac, and unto Jacob, saying, I will give it unto thy seed: I have caused thee to see it with thine eyes, but thou shalt not go over thither." +የእግዚአብሔር ባሪያም ሙሴ እንደ እግዚአብሔር ቃል በዚያ በሞዓብ ምድር ሞተ።,ወሞተ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር በምድረ ሞአብ በቃለ እግዚአብሔር ።,"So Moses the servant of the LORD died there in the land of Moab, according to the word of the LORD." +በቤተ ፌጎርም ፊት ለፊት በሞዓብ ምድር በሸለቆው ውስጥ ተቀበረ፤ እስከ ዛሬም ድረስ መቃብሩን ማንም አላወቀም።,ወቀበርዎ ውስተ ምድር ቅሩበ ቤተ ፌጎር ወአልቦ ዘያአምር መኑሂ መቃብሮ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"And he buried him in a valley in the land of Moab, over against Bethpeor: but no man knoweth of his sepulchre unto this day." +ሙሴም በሞተ ጊዜ ዕድሜው መቶ ሀያ ዓመት ነበረ፤ ዓይኑ አልፈዘዘም፥ ጕልበቱም አልደነገዘም።,ወምእት ወዕሥራ ዓመት ሎቱ ለሙሴ አመ ሞተ ወኢተሐምጋ አዕይንቲሁ ወኢማሰና ።,"And Moses was an hundred and twenty years old when he died: his eye was not dim, nor his natural force abated." +የእስራኤልም ልጆች በሞዓብ ሜዳ ሠላሳ ቀን ለሙሴ አለቀሱለት፤ ለሙሴም ያለቀሱለት የልቅሶው ወራት ተፈጸመ።,ወበከይዎ ደቂቀ እስራኤል ለሙሴ በአራቦት ዘሞአብ በኀበ ዮርዳንስ ዘመንገለ ኢያሪኮ ሠላሳ መዋዕለ ወተፈጸመ መዋዕለ ላሑ ለሙሴ ዘበከይዎ ።,And the children of Israel wept for Moses in the plains of Moab thirty days: so the days of weeping and mourning for Moses were ended. +ሙሴም እጆቹን ስለ ጫነበት የነዌ ልጅ ኢያሱ የጥበብን መንፈስ ተሞላ፤ የእስራኤልም ልጆች ታዘዙለት፥ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው አደረጉ።,ወኢየሱስ ወልደ ነዌ ተመልአ መንፈሰ ጥበብ እስመ ወደየ እዴሁ ሙሴ ላዕሌሁ ወተአዘዙ ሎቱ ኵሉ ደቂቀ እስራኤል ወገብሩ ኵሎ ዘከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And Joshua the son of Nun was full of the spirit of wisdom; for Moses had laid his hands upon him: and the children of Israel hearkened unto him, and did as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርን ፊት ለፊት እንዳወቀው እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ ከዚያ ወዲህ በእስራኤል ዘንድ አልተነሣም፤,ወኢተንሥአ እንከ ነቢይ ውስተ እስራኤል ዘከመ ሙሴ ዘተናገሮ ለእግዚአብሔር ገጸ በገጽ ፤,"And there arose not a prophet since in Israel like unto Moses, whom the LORD knew face to face," +በግብፅ ምድር በፈርዖንና በባሪያዎቹ ሁሉ ላይ በምድሪቱም ሁሉ ላይ ምልክትንና ድንቅን ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ላከው ያለ፥,ወበኵሉ ተአምር ወመድምም ዘፈነዎ እግዚአብሔር ከመ ይግበሮ በምድረ ግብጽ ላዕለ ፈርዖን ወላዕለ መገብቱ ወላዕለ ምድሩ ፤,"In all the signs and the wonders, which the LORD sent him to do in the land of Egypt to Pharaoh, and to all his servants, and to all his land," +በእስራኤል ሁሉ ፊት በጸናች እጅ ሁሉና በታላቅ ማስደንገጥ ሁሉ እንዳደረገው እንደ ሙሴ ያለ አልተነሣም።,ዐበይት መድምም ወእድ ጽንዕት ወመዝራዕት ልዑል ኵሎ ዘገብረ ሙሴ በቅድመ ኵሉ እስራኤል ።,"And in all that mighty hand, and in all the great terror which Moses shewed in the sight of all Israel." +ጠላቶችህን ለመውጋት በወጣህ ጊዜ፥ ፈረሶችንና ሰረገሎችን ሕዝቡንም ከአንተ ይልቅ በዝተው ባየህ ጊዜ፥ ከግብፅ አገር ያወጣህ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና አትፍራቸው።,ወለእመ ወፃእከ ፀብአ ላዕለ ፀርከ ወርኢከ አፍራሰ ወመጻዕናነ ወሕዝበ ዘይበዝኀከ ኢትፍራህ እምኔሆሙ እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ምስሌከ ውእቱ ዘአውፅአከ እምነ ምድረ ግብጽ ።,"When thou goest out to battle against thine enemies, and seest horses, and chariots, and a people more than thou, be not afraid of them: for the LORD thy God is with thee, which brought thee up out of the land of Egypt." +ወደ ሰልፍም በቀረባችሁ ጊዜ ካህኑ ይቅረብ ለሕዝቡም እንዲህ ብሎ ይንገራቸው።,ወሶበ አኀዝከ ትትቃተል ይምጻእ ካህን ወይንግር ለሕዝብ ወይበሎሙ ፤,"And it shall be, when ye are come nigh unto the battle, that the priest shall approach and speak unto the people," +እስራኤል ሆይ፥ ስሙ፤ ዛሬ ጠላቶቻችሁን ለመውጋት ትቀርባላችሁ፤ ልባችሁ አይታወክ፥ አትፍሩ፥ አትንቀጥቀጡ፥ በፊታቸውም አትደንግጡ፤,ስማዕ እስራኤል ናሁ ተሐውሩ አንትሙ ዮም ከመ ትትቃተሉ ፀረክሙ ኢይደንግፅክሙ ልብክሙ ወኢትፍርሁ ወኢትመምዑ ወኢትትገሐሡ እምቅድመ ገጾሙ ።,"And shall say unto them, Hear, O Israel, ye approach this day unto battle against your enemies: let not your hearts faint, fear not, and do not tremble, neither be ye terrified because of them;" +ከእናንተ ጋር የሚሄድ፥ ያድናችሁም ዘንድ ጠላቶቻችሁን ስለ እናንተ የሚወጋ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነውና።,እስመ እግዚአብሔር አምላክክሙ የሐውር ፍጽመ ለክሙ ከመ ይቅትል ለክሙ ፀረክሙ ወለክሙሰ ያድኅነክሙ ።,"For the LORD your God is he that goeth with you, to fight for you against your enemies, to save you." +አለቆችም ለሕዝቡ እንዲህ ብለው ይናገሩ። አዲስ ቤት ሠርቶ ያላስመረቀ ሰው ቢኖር በሰልፍ እንዳይሞት ሌላም ሰው እንዳያስመርቀው ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ።,ወይብልዎሙ ጸሐፍትኒ ለሕዝብ ለእመቦ ብእሲ ዘነደቀ ቤተ ሐዲሰ ወኢገብረ መድቅሐ ቤቱ ለይሑር ወለይግባእ ውስተ ቤቱ ከመ ኢይሙት ውስተ ቀትል ወካልእ ብእሲ ይግበር መድቅሐ ቤቱ ።,"And the officers shall speak unto the people, saying, What man is there that hath built a new house, and hath not dedicated it? let him go and return to his house, lest he die in the battle, and another man dedicate it." +ወይንም ተክሎ ፍሬውንም ያልበላ ሰው ቢኖር በሰልፍ እንዳይሞት ሌላም ሰው ፍሬውን እንዳይበላ ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ።,ወለእመቦ ብእሲ ዘተከለ ዐጸደ ወይን ወኢተፈሥሐ እምውስቴቱ ለይሑር ወለይግባእ ውስተ ቤቱ ከመ ኢይሙት በውስተ ቀትል ወካልእ ብእሲ ይትፌሣሕ ቦቱ ።,"And what man is he that hath planted a vineyard, and hath not yet eaten of it? let him also go and return unto his house, lest he die in the battle, and another man eat of it." +ሚስትም አጭቶ ያላገባትም ሰው ቢኖር በሰልፍ እንዳይሞት ሌላም ሰው እንዳያገባት ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ።,ወለእመቦ ብእሲ ዘፈኀረ ብእሲተ ወኢነሥኣ ለይሑር ወለይግባእ ውስተ ቤቱ ከመ ኢይሙት በውስተ ቀትል ወካልእ ብእሲ ይንሥኣ ።,"And what man is there that hath betrothed a wife, and hath not taken her? let him go and return unto his house, lest he die in the battle, and another man take her." +አለቆቹም ደግሞ ጨምረው። ማንም ፈሪና ድንጉጥ ሰው ቢሆን እርሱ ፈርቶ የወንድሞቹን ልብ ደግሞ እንዳያስፈራ ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ ብለው ለሕዝቡ ይናገሩ።,ወይድግሙ ብሂሎቶሙ ጸሐፍት ለሕዝብ ለእመቦ ብእሲ ፈራህ ዘይፈርሆ ልቡ ለይሑር ወለይግባእ ውስተ ቤቱ ከመ ኢያፍርህ ልበ ቢጹ በከመ ዚአሁ ።,"And the officers shall speak further unto the people, and they shall say, What man is there that is fearful and fainthearted? let him go and return unto his house, lest his brethren's heart faint as well as his heart." +አለቆቹም ለሕዝቡ ነግረው በጨረሱ ጊዜ በየጭፍራው በሕዝቡ ላይ የጦር አለቆችን ይሹሙ።,ወሶበ አኅለቁ ነጊሮቶሙ ጸሐፍት ለሕዝብ ይሠይሙ መላእክተ ሰራዊት እምውስተ ዐበይተ ሕዝብ ።,"And it shall be, when the officers have made an end of speaking unto the people, that they shall make captains of the armies to lead the people." +ለመዋጋት ወደ አንዲት ከተማ በደረስህ ጊዜ አስቀድመህ በዕርቅ ቃል ጥራቸው።,ወሶበ ትመጽእ ኀበ ሀገር ከመ ትትቃተል ትጼውዕዎሙ በሰላም ።,"When thou comest nigh unto a city to fight against it, then proclaim peace unto it." +የዕርቅ ቃልም ቢመልሱልህ ደጅም ቢከፍቱልህ፥ በከተማ ውስጥ ያለው ሕዝብ ሁሉ ይገብሩልህ ያገልግሉህም።,ወለእመ አውሥኡክሙ በሰላም ወአርኀውከ ይኩኑከ ኵሉ ሕዝብ እለ ተረክቡ ውስቴታ እለ ያገብኡ ለከ ጸባሕተ ወምኵናኒከኒ ይኩኑከ ።,"And it shall be, if it make thee answer of peace, and open unto thee, then it shall be, that all the people that is found therein shall be tributaries unto thee, and they shall serve thee." +የዕርቅ ቃልም ባይመልሱልህ ከአንተም ጋር መዋጋት ቢወድዱ፥ አንተ ከተማይቱን ትከብባለህ ታስጨንቃትማለህ፤,ወለእመሰ ኢያውሥኡከ ወገብሩ ፀብአ ምስሌከ ትነብር ላዕሌሃ ።,"And if it will make no peace with thee, but will make war against thee, then thou shalt besiege it:" +አምላክህም እግዚአብሔር በእጅህ አሳልፎ በሰጣት ጊዜ፥ በእርስዋ ያሉትን ወንዶች ሁሉ በሰይፍ ስለት ትገድላቸዋለህ፤,ወያገብኣ እግዚአብሔር አምላክከ ውስተ እደዊከ ወትቀትል ኵሎ ተባዕታ በቀትለ ሐፂን ።,"And when the LORD thy God hath delivered it into thine hands, thou shalt smite every male thereof with the edge of the sword:" +ነገር ግን ሴቶቹንና ሕፃናትን እንስሶቹንም በከተማይቱም ያለውን ምርኮ ሁሉ በዝብዘህ ለአንተ ትወስዳለህ፤ አምላክህም እግዚአብሔር የሚሰጥህን የጠላቶችህን ምርኮ ትበላለህ።,ዘእንበለ አንስት ወንዋየ ወኵሎ እንስሳ ወኵሎ ዘሀለወ ውስተ ሀገር ወኵሎ ጥሪቶሙ ትበረብር ለከ ወብላዕ ኵሎ በርበረ ፀርከ ዘወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"But the women, and the little ones, and the cattle, and all that is in the city, even all the spoil thereof, shalt thou take unto thyself; and thou shalt eat the spoil of thine enemies, which the LORD thy God hath given thee." +የእነዚህ አሕዛብ ከተሞች ባይደሉት ከአንተ እጅግ በራቁት ከተሞች ሁሉ እንዲሁ ታደርጋለህ።,ወከመዝ ትገብር ለኵሉ አህጉር እለ ጥቀ ርኁቃት እምኔከ እለ ኢኮና እምውስተ አህጉሪሆሙ ለእሉ አሕዛብ እለ ይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ ምድሮሙ ከመ ትትወረሳ ።,"Thus shalt thou do unto all the cities which are very far off from thee, which are not of the cities of these nations." +ነገር ግን አምላክህ እግዚአብ��ር ርስት አድርጎ ከሚሰጥህ ከእነዚህ አሕዛብ ከተሞች ምንም ነፍስ አታድንም።,ወኢታሕዩ ኵሎ ዘነፍስ ።,"But of the cities of these people, which the LORD thy God doth give thee for an inheritance, thou shalt save alive nothing that breatheth:" +ነገር ግን ለአማልክቶቻቸው ያደረጉትን ርኵሰት ሁሉ ታደርጉ ዘንድ እንዳያስተምሩአችሁ፥ በአምላካችሁም በእግዚአብሔር ላይ ኃጢአት እንዳትሠሩ፥ አምላክህ እግዚአብሔር እንዳዘዘህ ኬጢያዊውን አሞራዊውንም ከነዓናዊውንም ፌርዛዊውንም ኤዊያዊውንም ኢያቡሳዊውንም ፈጽመህ ታጠፋቸዋለህ።,አላ መርገመ ተረግምዎሙ ለኬጤዎን ወለአሞሬዎን ወለከናኔዎን ወለፌሬዜዎን ወለኤዌዎን ወለኢያቡሴዎን ወለጌርጌሴዎን በከመ አዘዘከ እግዚአብሔር አምላክከ ፤,"But thou shalt utterly destroy them; namely, the Hittites, and the Amorites, the Canaanites, and the Perizzites, the Hivites, and the Jebusites; as the LORD thy God hath commanded thee:" +ከተማይቱን ለመውሰድ በመውጋት ብዙ ቀን ከብበህ ባስጨነቅሃት ጊዜ፥ ምሳርህን አንሥተህ ዛፎችዋን አትቍረጥ፤ ከእነርሱ ትበላለህና አትቍረጣቸው፤ ከብበህ የምታጠፋው የምድር ዛፍ ሰው መሆኑ ነውን?,ከመ ኢይምሀሩከ ገቢረ ኵሉ ርኵሶሙ ወኵሎ ዘከመ ይገብሩ ለአማልክቲሆሙ ወትጌግዩ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"That they teach you not to do after all their abominations, which they have done unto their gods; so should ye sin against the LORD your God." +ለመብል የማይሆኑትን የምታውቃቸውን ዛፎች ታጠፋቸዋለህ፥ ትቈርጣቸውማለህ፤ እስክታሸንፋትም ድረስ በምትዋጋህ ከተማ ላይ ምሽግ ትመሽጋለህ።,ወለእመ ነበርከ ኀበ ሀገር ብዙኀ መዋዕለ ከመ ትትቃተላ ወከመ ትንሥኣ ኢትግዝም ኦማ ወኢታውርድ ሐፂነ ላዕሌሆን አላ እምኔሁ ብላዕ ፤ ቦኑ ሰብእ ውእቱ ኦመ ገዳም ከመ ይምጻእ ቅድሜከ ወይባእ ውስተ ቅጽርከ ።,"When thou shalt besiege a city a long time, in making war against it to take it, thou shalt not destroy the trees thereof by forcing an axe against them: for thou mayest eat of them, and thou shalt not cut them down (for the tree of the field is man's life) to employ them in the siege:" +በዮርዳኖስ ማዶ በምድረ በዳ፥ በዓረባ ውስጥ በኤርትራ ባሕር ፊት ለፊት፥ በፋራን በጦፌልም በላባንም በሐጼሮትም በዲዛሃብም መካከል ሳሉ፥ ሙሴ ለእስራኤል ሁሉ የነገራቸው ቃል ይህ ነው።,ዝንቱ ውእቱ ነገር ዘነገሮሙ ሙሴ ለኵሉ እስራኤል በማዕዶተ ዮርዳንስ መንገለ ዐረቢሁ በኀበ ባሕረ ኤርትራ በማእከለ ፋራን ጦፌል ወሎቦን ወአውሎን ወዘክሪስያ ፤,"These be the words which Moses spake unto all Israel on this side Jordan in the wilderness, in the plain over against the Red sea, between Paran, and Tophel, and Laban, and Hazeroth, and Dizahab." +በሴይር ተራራ መንገድ ከኮሬብ እስከ ቃዴስ በርኔ ድረስ የአሥራ አንድ ቀን መንገድ ነው።,በዐሡር መዋዕል እምኮሬብ በፍኖተ ደብረ ሴይር እስከ ቃዴስ በርኔ ።,(There are eleven days' journey from Horeb by the way of mount Seir unto Kadeshbarnea.) +በአርባኛው ዓመት በአሥራ አንደኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን፥ ሙሴ፥ በሐሴቦን ተቀምጦ የነበረውን የአሞራውያንን ንጉሥ ሴዎንን፥ በአስታሮትና በኤድራይ ተቀምጦ የነበረውን የባሳንን ንጉሥ ዐግን ከመታ በኋላ፥ እግዚአብሔር ስለ እነርሱ ያዘዘውን ሁሉ ለእስራኤል ልጆች ነገራቸው።,ወኮነ አመ አርብዓ ዓም አመ ዐሠርቱ ወአሐዱ አውራኅ አመ ሠርቀ ወርኅ ነገሮሙ ሙሴ ለኵሉ ደቂቀ እስራኤል ኵሎ ዘአዘዞ እግዚአብሔር ይንግሮሙ ፤,"And it came to pass in the fortieth year, in the eleventh month, on the first day of the month, that Moses spake unto the children of Israel, according unto all that the LORD had given him in commandment unto them;" +በዮርዳኖስ ማዶ በሞዓብ ምድር ሙሴ እንዲህ ብሎ ይህችን ሕግ ይገልጥ ጀመር።,እምድኅረ ቀተልዎ ለሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ዘይነብር ውስተ ሔሴቦን ወአግ ንጉሠ ባሳን ዘይነብር ውስተ አስጣሮት ወኤኔድራይን በማዕዶተ ዮርዳንስ ውስተ ምድረ ሞአብ ፤,"After he had slain Sihon the king of the Amorites, which dwelt in Heshbon, and Og the king of Bashan, which dwelt at Astaroth in Edrei:" +አምላካችን እግዚአብሔር በኮሬብ እንዲህ ብሎ ተናገረን። በዚህ ተራራ የተቀመጣችሁት በቃ፤,ወአኀዘ ሙሴ ይንግር ዘንተ ሕገ ወይቤ ።,"On this side Jordan, in the land of Moab, began Moses to declare this law, saying," +ተመልሳችሁ ተጓዙ፤ ወደ ተራራማው ወደ አሞራውያን አገር ወደ ድንበሮቹም ሁሉ፥ በዓረባም በደጋውም በቈላውም በደቡብም በባሕርም ዳር ወዳሉ ወደ ከነዓናውያን ምድር፥ ወደ ሊባኖስም እስከ ታላቁ ወንዝም እስከ ኤፍራጥስ ድረስ ሂዱ።,እግዚአብሔር አምላክነ ነገረነ በኮሬብ ወይቤለነ የአክለክሙ ኀዲሮቱ ውስተ ዝንቱ ደብር ።,"The LORD our God spake unto us in Horeb, saying, Ye have dwelt long enough in this mount:" +እነሆ፥ ምድሪቱን በፊታችሁ አድርጌአለሁ፤ ግቡ፥ እግዚአብሔር ለእነርሱ ከእነርሱም በኋላ ለዘራቸው ይሰጣት ዘንድ ለአባቶቻችሁ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማለላቸውንም ምድር ውረሱ።,ተንሥኡ እንከ ወግብኡ ወባኡ ውስተ ደብረ አሞሬዎን ወውስተ ኵሉ መኃድረ አራባ ውስተ ደብሩ ወውስተ ገዳሙ ወውስተ ሊባ ወውስተ ጰራሊያ ዘምድረ ከናአን ወአንጢሊባኖን እስከ ፈለግ ዐቢይ ፈለገ ኤፍራጥስ ።,"Turn you, and take your journey, and go to the mount of the Amorites, and unto all the places nigh thereunto, in the plain, in the hills, and in the vale, and in the south, and by the sea side, to the land of the Canaanites, and unto Lebanon, unto the great river, the river Euphrates." +በዚያም ዘመን እንዲህ ብዬ ተናገርኋችሁ። እኔ ብቻዬን ልሸከማችሁ አልችልም፤,ናሁ ወሀብኩክሙዋ ለይእቲ ምድር እንተ መሐልኩ ለአበዊክሙ ቅድሜክሙ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ ከመ አሀቦሙ ሎሙ ወለዘርኦሙ እምድኅሬሆሙ ምድረ እንተ ትውኅዝ ሐሊበ ወመዓረ ።,"Behold, I have set the land before you: go in and possess the land which the LORD sware unto your fathers, Abraham, Isaac, and Jacob, to give unto them and to their seed after them." +አምላካችሁ እግዚአብሔር አብዝቶአችኋል፥ እነሆም፥ እናንተ ዛሬ እንደ ሰማይ ከዋክብት ብዛት ናችሁ።,ወእቤለክሙ በውእቶን መዋዕል እንዘ እብል ኢይክል ባሕቲትየ ክሂሎተክሙ ።,"And I spake unto you at that time, saying, I am not able to bear you myself alone:" +የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር በዚህ ቁጥር ላይ እልፍ አእላፋት ይጨምር፥ እንደ ተናገራችሁም ይባርካችሁ።,እስመ አብዝኀነ እግዚአብሔር አምላክነ ወናሁ ብዙኃን አንትሙ ዮም ከመ ከዋክብተ ሰማይ ።,"The LORD your God hath multiplied you, and, behold, ye are this day as the stars of heaven for multitude." +እኔ ብቻዬን ድካምችሁን ሸክማችሁንም ክርክራችሁንም እሸከም ዘንድ እንዴት እችላለሁ?,ወያብዝኅክሙ እግዚአብሔር አምላኮሙ ለአበዊክሙ ምእልፊተ ወለይባርክሙ በከመ ይቤለክሙ ።,"(The LORD God of your fathers make you a thousand times so many more as ye are, and bless you, as he hath promised you!)" +ከእናንተ ከየነገዳችሁ ጥበበኞች አስተዋዮዎችም አዋቂዎችም የሆኑትን ሰዎች ምረጡ፥ እኔም በላያችሁ አለቆች አደርጋቸዋለሁ።,ወእፎ እክል ባሕቲትየ ጻማክሙ ወሥራሐክሙ ወተባህሎተክሙ ።,"How can I myself alone bear your cumbrance, and your burden, and your strife?" +እናንተም። እናደርገው ዘንድ የተናገርኸው ይህ ነገር መልካም ነው ብላችሁ መለሳችሁልኝ።,አውፅኡ ለክሙ ዕደወ ጠቢባነ ወለባውያነ ወማእምራነ ዘዘ ነገድክሙ ወእሠይሞሙ ለክሙ መሳፍንቲክሙ ።,"Take you wise men, and understanding, and known among your tribes, and I will make them rulers over you." +ጥበበኞችና አዋቂዎች የሆኑትን የነገዶቻችሁን አለቆች መረጥሁ፥ በእናንተም ላይ አለቆች የሻለቆችም የመቶ አለቆችም የአምሳ አለቆችም የአሥር አለቆችም ገዦችም በየነገዶቻቸው አደረግኋቸው።,ወአውሣእክሙኒ ወትቤሉኒ ሠናይ ዝንቱ ቃል ወትቤሉኒ ግበር ከማሁ ።,"And ye answered me, and said, The thing which thou hast spoken is good for us to do." +በዚያን ጊዜም። የወንድሞቻችሁን ነገር ስሙ፤ በሰውና በወንድሙ ከእርሱም ጋር ባለው መጻተኛ መካከል በጽድቅ ፍረዱ።,ወነሣእኩ እምውስቴትክሙ ዕደወ ጠቢባነ ወማእምራነ ወለባውያነ ወሤምክዎሙ ላዕሌክሙ ይኩኑክሙ ሐበይተ ወመሳፍንተ ወነገሥተ ሕዝብ ወሊቃናተ ወጸሐፍቶሙ ለመኳንንቲክሙ ።,"So I took the chief of your tribes, wise men, and known, and made them heads over you, captains over thousands, and captains over hundreds, and captains over fifties, and captains over tens, and officers among your tribes." +በፍርድም አድልዎ አታድርጉ፤ ታላቁን እንደምትሰሙ፥ ታናሹንም እንዲሁ ስሙ፤ ፍርድ ለእግዚአብሔር ነውና ከሰው ፊት አትፍሩ፤ ከነገርም አንድ ነገር ቢከብዳችሁ እርሱን ወደ እኔ አምጡት፥ እኔም እሰማዋለሁ ብዬ ፈራጆቻችሁን አዘዝኋቸው።,ወእቤሎሙ በውእቶን መዋዕል ስምዑ ማእከለ አኀዊክሙ ወአግብኡ ፍትሐ በጽድቅ ማእከለ ብእሲ ወእኁሁ ወማእከለ ግዩር ።,"And I charged your judges at that time, saying, Hear the causes between your brethren, and judge righteously between every man and his brother, and the stranger that is with him." +በዚያን ጊዜም ልታደርጉት የሚገባችሁን ነገር ሁሉ አዘዝኋችሁ።,ወኢትንሣእ ገጸ በፍትሕ ኢለንኡስ ወኢለዐቢይ ኰንን ወኢትንሣእ ገጸ ሰብእ እስመ ፍትሕ ዘእግዚአብሔር ውእቱ ወለእመቦ ዘተዐጸበክሙ ነገር ታዐርጉ ኀቤየ ወእሰምዖ ።,"Ye shall not respect persons in judgment; but ye shall hear the small as well as the great; ye shall not be afraid of the face of man; for the judgment is God's: and the cause that is too hard for you, bring it unto me, and I will hear it." +ከኮሬብም ተጓዝን፥ አምላካችን እግዚአብሔር እንዳዘዘን በታላቁ እጅግም በሚያስፈራ በዚያ ባያችሁት ምድረ በዳ ሁሉ በኩል በተራራማው በአሞራውያን መንገድ ሄድን፤ ወደ ቃዴስ በርኔም መጣን።,ወአዘዝኩክሙ በውእቶን መዋዕል ኵሎ ዘትገብሩ ቃለ ።,And I commanded you at that time all the things which ye should do. +እኔም። አምላካችን እግዚአብሔር ወደሚሰጠን ወደ ተራራማው ወደ አሞራውያን አገር መጣችሁ፤,ወግዕዝነ እምነ ኮሬብ ወሖርነ ኵሎ ዝክተ ገዳመ ዐቢየ ወግሩመ ዘርኢክሙ በፍኖተ ደብረ አሞሬዎን በከመ አዘዘነ እግዚአብሔር አምላክነ ወበጻሕነ እስከ ቃዴስ በርኔ ።,"And when we departed from Horeb, we went through all that great and terrible wilderness, which ye saw by the way of the mountain of the Amorites, as the LORD our God commanded us; and we came to Kadeshbarnea." +እነሆ፥ አምላክህ እግዚአብሔር ምድሪቱን በፊትህ አድርጎአል፤ የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እንዳለህ፥ ውጣ፥ ውረሳት፤ አትፍራ፥ አትደንግጥም አልኋችሁ።,ወነገርኩክሙ በውእቶን መዋዕል ወእቤለክሙ ብጽሑ እስከ ደብረ አሞሬዎን ዘይሁበክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"And I said unto you, Ye are come unto the mountain of the Amorites, which the LORD our God doth give unto us." +እናንተም ሁላችሁ ወደ እኔ ቀርባችሁ። ምድሪቱን እንዲጎበኙልንና እንወጣበት ዘንድ የሚገባንን የመንገዱንና የምንገባባቸውን የእነዚያን ከተሞች ወሬ ተመልሰው እንዲነግሩን በፊታችን ሰዎች እንስደድ አላችሁኝ።,ወናሁ ርእዩ ከመ ወሀበክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ይእተ ምድረ ቅድመ ገጽክሙ ዕረጉ እንከ ወተዋረስዋ በከመ ይቤሎሙ እግዚአብሔር አምላኮሙ ለአበዊነ ወኢትፍርሁ ወኢትደንግፁ ።,"Behold, the LORD thy God hath set the land before thee: go up and possess it, as the LORD God of thy fathers hath said unto thee; fear not, neither be discouraged." +ያም ነገር ደስ አሰኘኝ፤ ከእናንተም አሥራ ሁለት ሰው መረጥሁ፤ ከየነገዱ ሁሉ አንድ አንድ ሰው ነበረ።,ወእምዝ መጻእክሙ ኵልክሙ ኀቤየ ወትቤሉኒ ንፈኑ ዕደወ ቅድሜነ ወይርአይዋ ለይእቲ ምድር ለነ ወይዜንውነ ዜናሃ ለይእቲ ፍኖት እንተ ሀለወተነ ንዕረግ ውስቴታ ወኦህጉርኒ እለ ሀለወነ ንባአ ውስቴቶን ።,"And ye came near unto me every one of you, and said, We will send men before us, and they shall search us out the land, and bring us word again by what way we must go up, and into what cities we shall come." +ሄዱም፥ ወደ ተራራማውም ወጡ፥ ወደ ኤሽኮልም ሸለቆ መጥተው ጎበኙአት።,ወአደመኒ ውእቱ ነገር ወነሣእኩ እምውስቴትክሙ ፀሠርተ ወክልኤተ ዕደወ በበ አሐዱ ብእሲ እምውስተ ነገድ ።,"And the saying pleased me well: and I took twelve men of you, one of a tribe:" +ከምድሪቱም ፍሬ በእጃቸው ወሰዱ፥ ወደ እኛም ይዘውት መጡ። አምላካችን እግዚአብሔር የሚሰጠን ምድር መልካም ናት ብለውም አወሩልን።,ወተመይጡ ወዐርጉ ውስተ ደብር ወበጽሑ ውስተ ቈላተ ዐጽቅ ወርእዩ ።,"And they turned and went up into the mountain, and came unto the valley of Eshcol, and searched it out." +በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ትእዛዝ ላይ ዓመፃችሁ እንጂ ወደ እርስዋ መውጣትን እንቢ አላችሁ፤,ወነሥኡ ምስሌሆሙ እምውስተ ፍሬሃ ለይእቲ ምድር ወአምጽኡ ኀቤነ ወንቤ ሠናይት ምድር እንተ ይሁበነ እግዚአብሔር አምላክነ ።,"And they took of the fruit of the land in their hands, and brought it down unto us, and brought us word again, and said, It is a good land which the LORD our God doth give us." +በድንኳናችሁም ውስጥ እንዲህ እያላችሁ አጕረመረማችሁ። እግዚአብሔር ስለ ጠላን እንዲያጠፋን በአሞራውያን አጅ አሳልፎ ይሰጠን ዘንድ ከግብፅ ምድር አወጣን።,ወአበይክሙ ዐሪገ ወክሕድክሙ በቃለ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Notwithstanding ye would not go up, but rebelled against the commandment of the LORD your God:" +ወዴት እንወጣለን? ሕዝቡ ብዙ ነው፥ ቁመቱም ከእኛ ይረዝማል፥ ከተሞቹም ታላላቆች የተመሸጉም እስከ ሰማይም የደረሱ ናቸው፥ የዔናቅንም ልጆች ደግሞ በዚያ አየናቸው ብለው ወንድሞቻችን ልባችንን አስፈሩት።,ወአንጐርጐርክሙ በውስተ ተዓይኒክሙ ወትቤሉ እስመ ይጸልአነ እግዚአብሔር አውፅአነ እምድረ ግብጽ ከመ ያግብአነ ውስተ እዴሆሙ ለአሞሬዎን ከመ ይሠርውነ ።,"And ye murmured in your tents, and said, Because the LORD hated us, he hath brought us forth out of the land of Egypt, to deliver us into the hand of the Amorites, to destroy us." +እኔም አልኋችሁ። አትደንግጡ፥ ከእነርሱም አትፍሩ፤,አይቴ እንከ ነዐርግ ንሕነ ፤ ወባሕቱ አኀዊክሙ አክሐድዎ ለልብክሙ ወይቤሉክሙ ዐቢይ ሕዝብ ወብዙኅ ወይጸንዑ እምኔነ ወአህጉሪሆሙኒ ዐበይት ወቦንቱ ጥቅመ ዘይበጽሕ እስከ ሰማይ ወርኢነ በህየ ደቂቆሙ ለእለ ያርብሕ ።,"Whither shall we go up? our brethren have discouraged our heart, saying, The people is greater and taller than we; the cities are great and walled up to heaven; and moreover we have seen the sons of the Anakims there." +በፊታችሁ የሚሄደው አምላካችሁ እግዚአብሔር፥ እናንተ ስታዩ በግብፅና በምድረ በዳ እንዳደረገላችሁ ሁሉ፥ ስለ እናንተ ይዋጋል፤,ወእቤለክሙ በውእቶን መዋዕል ወኢትፍርሁ ወኢትደንግፁ እምኔሆሙ ።,"Then I said unto you, Dread not, neither be afraid of them." +ወደዚህም ስፋራ እስክትመጡ ድረስ በሄዳችሁበት መንገድ ሁሉ፥ ሰው ልጁን እንዲሸከም አምላክህ እግዚአብሔር እንደተሸከመህ አንተ አይተሃል።,እግዚአብሔር አምላክክሙ ውእቱ ይፀብእ ምስሌክሙ ውእቱ ዘየሐውር ቅድመ ገጽክሙ በከመ ኵሉ ዘገብረ ለክሙ በምድረ ግብጽ ፤,"The LORD your God which goeth before you, he shall fight for you, according to all that he did for you in Egypt before your eyes;" +ዳሩ ግን ለሰፈራችሁ የሚገባውን ስፍራ እንዲፈልግላችሁ፥ ትሄዱበት ዘንድ የሚገባውንም መንገድ እንዲያሳያችሁ ሌሊት በእሳት፥ ቀን በደመና በፊታችሁ በመንገድ ሲሄድ የነበረውን አምላካችሁን እግዚአብሔርን በዚህ ነገር አላመናችሁም።,ወበውስተ ዝንቱ ገዳም ዘርኢክሙ ዘከመ ሴሰየከ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ይሴሲ ብእሲ ወልዶ በኵሉ ፍኖት እንተ ሖርክሙ እስከ በጻሕክሙ ውስተ ዝንቱ መካን ።,"And in the wilderness, where thou hast seen how that the LORD thy God bare thee, as a man doth bear his son, in all the way that ye went, until ye came into this place." +እግዚአብሔርም የቃላችሁን ድምፅ ሰምቶ ተቆጣ።,ወኢአመንክምዎ ���ዝንቱ ቃል ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ፤,"Yet in this thing ye did not believe the LORD your God," +ለአባቶቻችሁ እሰጣት ዘንድ የማልሁላቸውን መልካሚቱን ምድር ከእነዚህ ሰዎች ከዚህ ክፉ ትውልድ ማንም አያይም፥,ዘየሐውር ቅድሜክሙ ውስተ ፍኖት ከመ ይኅረይ ለክሙ መካነ ወይምራሕክሙ ሌሊተ በእሳት ከመ ያርኢክሙ ፍኖተ እንተ ተሐውሩ ውስቴታ ወመዓልተኒ በደመና ።,"Who went in the way before you, to search you out a place to pitch your tents in, in fire by night, to shew you by what way ye should go, and in a cloud by day." +ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብ በቀር እርሱ ግን ያያታል፤ እግዚአብሔርን ፈጽሞ ተከትሎአልና የረገጣትን ምድር ለእርሱ ለልጆቹም እሰጣለሁ ብሎ ማለ።,ወሰምዐ እግዚእ እግዚአብሔር ቃለ ነገርክሙ ወተምዕዐ ወመሐለ ወይቤ ፤,"And the LORD heard the voice of your words, and was wroth, and sware, saying," +እግዚአብሔርም ደግሞ በእናንተ ምክንያት በእኔ ተቆጣ እንዲህም አለ። አንተ ደግሞ ወደዚያ አትገባም፤,ከመ ኢይሬእይዋ እሉ ዕደው ለይእቲ ምድር ቡርክት እንተ መሐልኩ ለአበዊሆሙ ፤,"Surely there shall not one of these men of this evil generation see that good land, which I sware to give unto your fathers," +በፊትህ የሚቆም የነዌ ልጅ ኢያሱ እርሱ ወደዚያ ይገባል፤ እርሱ ለእስራኤል ምድሪቱን ያወርሳልና አደፋፍረው።,እንበለ ካሌብ ወልደ ዬፎኔ ውእቱ ይሬእያ ወሎቱ እሁባ ለይእቲ ምድር እንተ ውስቴታ ዐርገ ወለደቂቁ እስመ ኀበ እግዚአብሔር ውእቱ ልቡ ።,"Save Caleb the son of Jephunneh; he shall see it, and to him will I give the land that he hath trodden upon, and to his children, because he hath wholly followed the LORD." +ደግሞ። ለምርኮ ይሆናሉ ያላችኋቸው ሕፃናቶቻችሁ፥ ዛሬም መልካሙን ከክፉ መለየት የማይችሉ ልጆቻችሁ፥ እነርሱ ወደዚያ ይገባሉ፥ ምድሪቱንም ለእነርሱ እስጣለሁ ይወርሱአታልም።,ወኪያየኒ ተምዕዐ እግዚአብሔር በእንቲአክሙ ወይቤለኒ አንተኒ ኢትበውእ ህየ ።,"Also the LORD was angry with me for your sakes, saying, Thou also shalt not go in thither." +እናንተ ግን ተመልሳችሁ በኤርትራ ባሕር መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ።,እስመ ኢየሱስ ወልደ ነዌ ዘይቀውም ቅድሜከ ውእቱ ይበውእ ህየ ኪያሁ አጽንዖ እስመ ውእቱ ያወርሶሙ ይእተ ምድረ ለእስራኤል ።,"But Joshua the son of Nun, which standeth before thee, he shall go in thither: encourage him: for he shall cause Israel to inherit it." +እናንተም። እግዚአብሔርን በድለናል፤ አምላካችን እግዚአብሔር እንዳዘዘን ሁሉ እንወጣለን፥ እንዋጋማለን ብላችሁ መለሳችሁልኝ። ከእናንተም ሰው ሁሉ የጦር መሣሪያውን ያዘ፥ ወደ ተራራማውም አገር መውጣትን አቀለላችሁት።,ወደቂቅክሙ እለ ትቤሉ ይፄወዉ ወኵሉ ሕፃን ንኡስ ዘኢያአምር ዮም ሠናይተ ወእኪተ እሙንቱ ይበውኡ ህየ ወሎሙ እሁባ ወእሙንቱ ይትወረስዋ ።,"Moreover your little ones, which ye said should be a prey, and your children, which in that day had no knowledge between good and evil, they shall go in thither, and unto them will I give it, and they shall possess it." +እግዚአብሔርም። እኔ በእናንተ መካከል አይደለሁምና በጠላቶቻችሁ ፊት እንዳትወድቁ አትውጡ፥ አትዋጉም በላቸው አለኝ። እኔም ተናገርኋችሁ፤,ወአንትሙሰ ተመየጥክሙ ወገዐዝክሙ ውስቴ ገዳም ፍኖተ ባሕረ ኤርትራ ።,"But as for you, turn you, and take your journey into the wilderness by the way of the Red sea." +እናንተ ግን በእግዚአብሔር ትእዛዝ ላይ ዓመፃችሁ እንጂ አልሰማችሁም፤ በትዕቢታችሁም ወደ ተራራማው አገር ወጣችሁ።,ወአውሣእክሙኒ ወትቤሉኒ አበስነ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክነ ነዐርግ ንሕነ ወንትቃተል ኵሎ ዘከመ አዘዘነ እግዚአብሔር አምላክነ ወነሣእክሙ ብእሲ ብእሲ ንዋየ ሐቅሉ ወዐረግሙ ውስተ ደብር ።,"Then ye answered and said unto me, We have sinned against the LORD, we will go up and fight, according to all that the LORD our God commanded us. And when ye had girded on every man his weapons of war, ye were ready to go up into the hill." +በዚያም በተራራማው አገር ይኖሩ የነበር አሞራውያን ወጥተው ተጋጠሙአችሁ፥ ንብ እንደምታሳድድም አሳደዱአችሁ፥ እስከ ሔርማም ድረስ በሴይር መቱአችሁ።,ወይቤለኒ እግዚአብሔር በሎሙ ኢትዕረጉአ ወኢትትቃተሉአ እስመ ኢሀለውኩአ ምስሌክሙአ ከመ ኢትትቀጥቀጡአ ቅድመአ ፀርክሙአ ።,"And the LORD said unto me, Say unto them, Go not up, neither fight; for I am not among you; lest ye be smitten before your enemies." +ተመልሳችሁም በእግዚአብሔር ፊት አለቀሳችሁ፤ እግዚአብሔር ግን ድምፃችሁን አልሰማም፥ ወደ እናንተም አላዳመጠም።,ወነገርኩክሙ ወኢሰማዕክሙኒ ወተዐወርክሙ ቃለ እግዚአብሔር ወተኀየልክሙኒ ወዐረግሙ ውስተ ደብር ።,"So I spake unto you; and ye would not hear, but rebelled against the commandment of the LORD, and went presumptuously up into the hill." +እንደ ተቀመጣችሁበትም ዘመን መጠን በቃዴስ ብዙ ቀን ተቀመጣችሁ።,ወወፅኡ አሞሬዎን እለ ይነብሩ ውስተ ውእቱ ደብር ወተቀበሉክሙ ወአንትዑክሙ ወሰደዱክሙ ወነደፉክሙ ከመ ንህብ ወወግኡክሙ እምነ ሴይር እስከ ሔርማ ።,"And the Amorites, which dwelt in that mountain, came out against you, and chased you, as bees do, and destroyed you in Seir, even unto Hormah." +አምላክህ እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ በሚሰጥህ ምድር የተገደለ ሰው በሜዳ ወድቆ ቢገኝ፥,ወለእመ ተረክበ ቅቱል በውስተ ምድር እንተ ወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ትትወረሳ ውዱቀ ውስተ ገዳም ወኢያአምሩ ቀታሊሁ ፤,"If one be found slain in the land which the LORD thy God giveth thee to possess it, lying in the field, and it be not known who hath slain him:" +ገዳዩም ባይታወቅ፥ ሽማግሌዎችህና ፈራጆችህ ወጥተው በተገደለው ሰው ዙሪያ እስካሉት ከተሞች ድረስ በስፍር ይለኩ፤,ወይወፅኡ ሊቃናቲክሙ ወመኳንንቲክሙ ወይሜጥኑ ዘአውዱ ለውእቱ ቅቱል አህጉረ ፤,"Then thy elders and thy judges shall come forth, and they shall measure unto the cities which are round about him that is slain:" +ወደ ተገደለውም ሰው አቅራቢያ የሆነችው የከተማይቱ ሽማግሌዎች ለሥራ ያልደረሰችውን ቀንበርም ያልተጫነባትን ጊደር ይውሰዱ፤,ወሀገር እንተ ቀርበት ይእቲ መንገሌሁ ለውእቱ ቅቱል አእሩጊሃ ለይእቲ ሀገር ያመጽኡ እጐልተ እምውስተ አልህምት እንተ ኢተቀንየት ወእንተ ኢሰሐበት አርዑተ ።,"And it shall be, that the city which is next unto the slain man, even the elders of that city shall take an heifer, which hath not been wrought with, and which hath not drawn in the yoke;" +የዚያችም ከተማ ሽማግሌዎች ጊደሪቱን ይዘው ፈሳሽ ውኃ ወዳለበት ወዳልታረሰና ዘርም ወዳልተዘራበት ሸለቆ ይሄዳሉ፤ በዚያም በሸለቆው ውስጥ የጊደሪቱን አንገት ይሰብራሉ።,ወያዐርግዋ አእሩጊሃ ለይእቲ ሀገር ለይእቲ እጐልት ውስተ ቈላት መብእስ ዘኢተሐርሰ ወኢተዘርአ ውስቴቱ ወይሜትርዋ ሥረዊሃ ለይእቲ እጐልት በውስተ ቈላት ።,"And the elders of that city shall bring down the heifer unto a rough valley, which is neither eared nor sown, and shall strike off the heifer's neck there in the valley:" +የሌዊ ልጆች ካህናትም ይቀርባሉ፤ በፊቱ እንዲያገለግሉ፥ በስሙም እንዲባርኩ አምላክህ እግዚአብሔር መርጦአቸዋልና፥ በእነርሱም ቃል ክርክር ሁሉ ጉዳትም ሁሉ ይቈረጣልና፤,ወይመጽኡ ካህናት ወሌዋውያን እስመ ኪያሆሙ ኀርየ እግዚአብሔር ይቁሙ ኀቤሁ ወይባርኩ በስመ ዚአሁ ወበቃለ ዚአሆሙ ይቁም ኵሉ ተስናን ወኵሉ ዘይትኀደግ ።,"And the priests the sons of Levi shall come near; for them the LORD thy God hath chosen to minister unto him, and to bless in the name of the LORD; and by their word shall every controversy and every stroke be tried:" +ወደ ተገደለው ሰው አቅራቢያ የሆነችው የከተማይቱ ሽማግሌዎች ሁሉ በሸለቆው ውስጥ አንገትዋ በተሰበረው ጊደር ላይ እጃቸውን ሲታጠቡ።,ወኵሉ አእሩጊሃ ለይእቲ ሀገር እንተ ቅርብት ለውእቱ ቅቱል ለመንገሌሁ ወይትኀፀቡ እደዊሆሙ ላዕለ ርእሳ ለይእቲ እጐልት እንተ መተርዋ ሥረዊሃ በውስተ ቈላት ።,"And all the elders of that city, that are next unto the slain man, shall wash their hands over the heifer that is beheaded in the valley:" +እጃችን ይህን ደም አላፈሰሰችም፥ ዓይናችንም አላየችም፤,ወይነብቡ ወይብሉ እደዊነ ኢከዐዋ ደሞ ለዝንቱ ወአዕይንቲነኒ ኢርእያ ።,"And they shall answer and say, Our hands have not shed this blood, neither have our eyes seen it." +አቤቱ፥ የተቤዠኸውን ሕዝብህን እስራኤልን ይቅር በል፤ በሕዝብህም በእስራኤል ላይ የንጹሑን ደም በደል አትቍጠር ብለው ይናገራሉ። ስለ ደሙም ይሰረይላቸዋል።,ስሪ ለሕዝብከ እስራኤል እግዚኦ እለ ቤዘውካሆሙ እምነ ምድረ ግብጽ ከመ ኢይኩን ጌጋየ ነፍስ ላዕለ ሕዝብከ እስራኤል ወይሰረይ ሎሙ በእንተ ውእቱ ነፍስ ።,"Be merciful, O LORD, unto thy people Israel, whom thou hast redeemed, and lay not innocent blood unto thy people of Israel's charge. And the blood shall be forgiven them." +አንተም በእግዚአብሔር ዓይን የቀናውን ባደረግህ ጊዜ የንጹሑን ደም በደል ከመካከልህ ታርቃለህ።,ወአንተሰ አሰስል ጌጋየ ነፍስ እምላዕሌክሙ ወትከውን ሠናይት ላዕሌከ ለእመ ገበርከ ዘሠናይ ወዘአዳም ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"So shalt thou put away the guilt of innocent blood from among you, when thou shalt do that which is right in the sight of the LORD." +ጠላቶችህን ልትወጋ በወጣህ ጊዜ፥ አምላክህም እግዚአብሔር በእጅህ አሳልፎ በሰጣቸው በማረክሃቸውም ጊዜ፥,ወለእመኒ ወፃእከ ፀብአ ላዕለ ፀርከ ወአግብኦሙ እግዚአብሔር አምላክከ ውስተ እዴከ ወፄወውከ ፄዋሆሙ ፤,"When thou goest forth to war against thine enemies, and the LORD thy God hath delivered them into thine hands, and thou hast taken them captive," +በተማረኩት መካከል የተዋበች ሴት ብታይ፥ ብትመኛትም ሚስትም ልታደርጋት ብትወድድ፥ ወደ ቤትህ ታመጣታለህ፤,ወርኢከ በውስተ ፄዋ ብእሲተ እንተ ሠናይት ርእየታ ወፈተውካሃ ወነሣእካሃ ለከ ትኩንከ ብእሲተ ፤,"And seest among the captives a beautiful woman, and hast a desire unto her, that thou wouldest have her to thy wife;" +እርስዋም ራስዋን ትላጫለች፥ ጥፍርዋንም ትቈረጣለች፤,ወታበውኣ ውስተ ጽርሐ ቤትከ ወትላጽያ ርእሳ ወትጼፍራ ።,"Then thou shalt bring her home to thine house; and she shall shave her head, and pare her nails;" +የተማረከችበትንም ልብስ ታወልቃለች፥ በቤትህም ተቀምጣ ስለ አባትዋና ስለ እናትዋ አንድ ወር ሙሉ ታለቅሳለች፤ ከዚያም በኋላ ትደርስባታለህ፥ ባልም ትሆናታለህ፥ እርስዋም ሚስት ትሆንልሃለች።,ወታሴስል አልባሲሃ ዘቦቱ ተፄወወት ወታነብራ ውስተ ቤትከ ወትበኪ አቡሃ ወእማ ሠላሳ መዋዕለ ወእምድኅረ ዝንቱ ትበውእ ኀቤሃ ወትነብር ምስሌሃ ወትከውነከ ብእሲተ ።,"And she shall put the raiment of her captivity from off her, and shall remain in thine house, and bewail her father and her mother a full month: and after that thou shalt go in unto her, and be her husband, and she shall be thy wife." +ከዚያም በኋላ በእርስዋ ደስ ባይልህ አርነት አውጥተህ ወደ ወደደችው ትሰድዳታለህ፤ በዋጋ ግን አትሸጣትም፤ እፍረት አድርገህባታልና እንደ ባሪያ አትቈጥራትም።,ወእምዝ ለእመ ኢፈቀድካሃ ትፌንዋ አግዓዚተ ወሠይጠሰ ኢትሠይጣ በወርቅ ወኢትክሕዳ ከመ አውሰብካሃ ።,"And it shall be, if thou have no delight in her, then thou shalt let her go whither she will; but thou shalt not sell her at all for money, thou shalt not make merchandise of her, because thou hast humbled her." +ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ቢወልዱ፥ በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ቢሆን፥,ወለአመኒ አውሰበ ብእሲ ክልኤ አንስተ ወለአሐቲ ይጸልእ ወለአሐቲ ያፈቅር ወወለደት ሎቱ ወልዶ በኩሮ እንተ ይጸልእ ፤,"If a man have two wives, one beloved, and another hated, and they have born him children, both the beloved and the hated; and if the firstborn son be hers that was hated:" +ለልጆቹ ከብቱን በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር ያደርገው ዘንድ አይገባውም፤,አመ ያስተዋርሶሙ ንዋዮ ለደቂቁ ኢይክል አዕብዮቶ ለወልደ እንተ ያፈቅር ወተዐውሮቶ ለወልዳ ለእንተ ይጸልእ ።,"Then it shall be, when he maketh his sons to inherit that which he hath, that he may not make the son of the beloved firstborn before the son of the hated, which is indeed the firstborn:" +ነገር ግን ከከብቱ ሁለት እጥፍ ለእርሱ በመስጠት ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ ያስታውቅ። የኃይሉ መጀመሪያ ነውና በኵርነቱ የእርሱ ነው።,ወይሁቦ ምክዕቢተ እምነ ኵሉ ዘተረክበ ሎቱ እስመ ውእቱ ቀዳሜ ውሉዱ ወሎቱ ይሬሲ ዘበኵሩ ።,"But he shall acknowledge the son of the hated for the firstborn, by giving him a double portion of all that he hath: for he is the beginning of his strength; the right of the firstborn is his." +ማንም ሰው ለአባቱ ቃልና ለእናቱ ቃል የማይታዘዝ ቢቀጡትም የማይሰማቸው እልከኛና ዓመፀኛ ልጅ ቢኖረው፥,ወለእመቦ ዘቦቱ ወልደ ከሓዴ ወዝሁረ ወኢይትኤዘዝ ለቃለ አቡሁ ወለቃለ እሙ ወይጌሥጽዎ ወኢይሰምዖሙ ፤,"If a man have a stubborn and rebellious son, which will not obey the voice of his father, or the voice of his mother, and that, when they have chastened him, will not hearken unto them:" +አባቱና እናቱ ይዘው ወደ ከተማው ሽማግሌዎች ወደሚኖሩበትም ስፍራ በር ያምጡት፤,ወይወስድዎ ኀበ ሊቃናተ ሀገሩ ወውስተ አንቀጸ ብሔሩ ።,"Then shall his father and his mother lay hold on him, and bring him out unto the elders of his city, and unto the gate of his place;" +የከተማውንም ሽማግሌዎች። ይህ ልጃችን እልከኛና ዓመፀኛ ነው፥ ለቃላችንም አይታዘዝም ስስታምና ሰካራም ነው ይበሉአቸው።,ወይብልዎሙ ለሰብአ ሀገሮሙ ዝንቱ ወልድነ ይክህደነ ወያዐቢ ርእሶ ወኢይሰምዕ ቃለነ ወይሠግር ወይሰክር ።,"And they shall say unto the elders of his city, This our son is stubborn and rebellious, he will not obey our voice; he is a glutton, and a drunkard." +የከተማውም ሰዎች ሁሉ እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ይውገሩት፤ እንዲህም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታርቃለህ፥ እስራኤልም ሁሉ ሰምተው ይፈራሉ።,ወይወግርዎ በእብን ሰብአ ሀገሩ ወይቀትልዎ ወታሴስል እኩየ እምኔክሙ ወኵሉ እስራኤል ሰሚዖ ይፍራህ ።,"And all the men of his city shall stone him with stones, that he die: so shalt thou put evil away from among you; and all Israel shall hear, and fear." +ማንም ሰው ለሞት የሚያበቃውን ኃጢአት ቢሠራ፥ እንዲሞትም ቢፈረድበት፥ በእንጨትም ላይ ብትሰቅለው፥,ወለእመቦ ዘአበሰ ወበጽሖ ጌጋዩ ከመ ይትኰነን ሞተ ትስቅልዎ ዲበ ዕፅ ወቅትልዎ ።,"And if a man have committed a sin worthy of death, and he be to be put to death, and thou hang him on a tree:" +በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር፤ ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ የሰጠህን ምድር እንዳታረክስ በእርግጥ በዚያው ቀን ቅበረው።,ወኢይቢት ሥጋሁ ዲበ ዕፅ አላ ቀቢረ ቅብርዎ በይእቲ ዕለት እስመ ርጉም ውእቱ በኀበ እግዚአብሔር ዘስቁል ዲበ ዕፅ ወኢታርኵስዋ ለምድር እንተ ይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ መክፈልተከ ።,"His body shall not remain all night upon the tree, but thou shalt in any wise bury him that day; (for he that is hanged is accursed of God;) that thy land be not defiled, which the LORD thy God giveth thee for an inheritance." +እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ከአንተ የበለጡትንና የበረቱትን አሕዛብ፥ እስከ ሰማይም ድረስ የተመሸጉትን ታላላቆች ከተሞች ለመውረስ ትገቡ ዘንድ ዛሬ ዮርዳኖስን ትሻገረዋለህ።,ስማዕ እስራኤል ናሁ ተዐድዎ አንተ ዮም ለዮርዳንስ ከመ ትሑር ትትወረሶሙ ለአሕዛብ ዐበይት እለ ይጸንዑክሙ ወአህጉር ዐበይት እለ ዐረፍት ቅጽሮን ይበጽሕ እስከ ሰማይ ።,"Hear, O Israel: Thou art to pass over Jordan this day, to go in to possess nations greater and mightier than thyself, cities great and fenced up to heaven," +አንተም የምታውቃቸው ስለ እነርሱም። በዔናቅ ልጆች ፊት መቆም ማን ይችላል? ሲባል የሰማኸው ታላቁና ረጅሙ ሕዝብ የዔናቅ ልጆች ናቸው።,ሕዝብ ዐቢይ ወነዋኅት ደቂቀ ኤናቅ እለ ትብሎሙ አንተ ።,"A people great and tall, the children of the Anakims, whom thou knowest, and of whom thou hast heard say, Who can stand before the children of Anak!" +አምላክህም እግዚአብሔር እንደሚበላ እሳት ሆኖ በፊትህ እንዲያልፍ ዛሬ እወቅ፤ እርሱ ያጠፋቸዋል፥ በፊትህም ያዋርዳቸዋል፤ እግዚአብሔርም እንደ ነገረህ አንተ ታሳድዳቸዋለህ፥ ፈጥነህም ታጠፋቸዋለህ።,ወታአምር ዮም ከመ እግዚአብሔር አምላክከ የሐውር ቅድመ ገጽከ እሳት ዘይዌድእ ውእቱ ወውእቱ ይሤርዎሙ ወውእቱ ያነትዖሙ እምቅድመ ገጽከ ወያጠፍኦሙ ወይደመስሶሙ ፍጡነ በከመ ይቤለከ እግዚአብሔር ።,"Understand therefore this day, that the LORD thy God is he which goeth over before thee; as a consuming fire he shall destroy them, and he shall bring them down before thy face: so shalt thou drive them out, and destroy them quickly, as the LORD hath said unto thee." +አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ካወጣቸው በኋላ። ስለ ጽድቄ እወርሳት ዘንድ ወደዚች ምድር እግዚአብሔር አገባኝ ስትል በልብህ አትናገር፤ እነዚህን አሕዛብ ስለ ኃጢአታቸው እግዚአብሔር ከፊትህ ያወጣቸዋል።,ወኢትበል በልብከ ሶበ አጥፍኦሙ እግዚአብሔር ለውእቶሙ አሕዛብ እምቅድመ ገጽከ በበይነ ጽድቅየ አብአኒ እግዚአብሔር እትወረሳ ለዛቲ ምድር ቡርክት አላ በበይነ ኀጢአቶሙ ለውእቶሙ አሕዛብ አጥፍኦሙ እግዚአብሔር እምቅድመ ገጽከ ።,"Speak not thou in thine heart, after that the LORD thy God hath cast them out from before thee, saying, For my righteousness the LORD hath brought me in to possess this land: but for the wickedness of these nations the LORD doth drive them out from before thee." +ምድራቸውን ትወርሳት ዘንድ የምትገባው ስለ ጽድቅህና ስለ ልብህ ቅንነት አይደለም፤ ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ በሚያጠፋቸው በእነዚያ አሕዛብ ኃጢአት ምክንያትና ለአባቶችህ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም የማለላቸውን ቃል ይፈጽም ዘንድ ነው።,ወአኮ በበይነ ጽድቅከ ወአኮ በበይነ ንጽሐ ልብከ ዘትበውእ አንተ ትትወረሳ ለምድሮሙ አላ በበይነ ኀጢአቶሙ ለውእቶሙ አሕዛብ ያጠፍኦሙ እግዚአብሔር ለውእቶሙ አሕዛብ እምቅድመ ገጽከ ወከመ ያቅም ኪዳኖ ዘመሐለ እግዚአብሔር ለአበዊክሙ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ ።,"Not for thy righteousness, or for the uprightness of thine heart, dost thou go to possess their land: but for the wickedness of these nations the LORD thy God doth drive them out from before thee, and that he may perform the word which the LORD sware unto thy fathers, Abraham, Isaac, and Jacob." +እንግዲህ አንተ አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነህና አምላክህ እግዚአብሔር ይህችን መልካም ምድር ርስት አድርጎ የሰጠህ ስለ ጽድቅህ እንዳይደለ እወቅ።,ወታእምር ዮም ከመ አኮ በበይነ ጽድቅከ ዘይሁበከሃ እግዚአብሔር አምላክከ ትትወረሳ ለይእቲ ምድር ቡርክት እስመ ሕዝብ ዘያገዝፍ ክሳዶ አንተ ።,"Understand therefore, that the LORD thy God giveth thee not this good land to possess it for thy righteousness; for thou art a stiffnecked people." +አምላክህን እግዚአብሔርን በምድረ በዳ እንዳስቈጣኸው፤ ከግብፅ አገር ከወጣህበት ቀን ጀምሮ ወደዚህ ስፍራ እስከ መጣችሁ ድረስ በእግዚአብሔር ላይ እንዳመፃችሁ አስብ፥ አትርሳ።,ወተዘከር ወኢትርሳዕ ሚመጠነ አምዓዕካሁ ለእግዚአብሔር አምላክከ በገዳም እምአመ አውፅአከ እምነ ምድረ ግብጽ እስከ በጻሕክሙ ውስተ ዝንቱ መካን እንዘ ትክሕድዎ ለእግዚአብሔር ።,"Remember, and forget not, how thou provokedst the LORD thy God to wrath in the wilderness: from the day that thou didst depart out of the land of Egypt, until ye came unto this place, ye have been rebellious against the LORD." +በኮሬብ ደግሞ እግዚአብሔርን አስቈጣችሁ፤ እግዚአብሔርም ሊያጠፋችሁ ተቈጣባችሁ።,ወበኮሬብሂ አምዓዕክምዎ ለእግዚአብሔር ወተምዕዐ እግዚአብሔር ላዕሌክሙ ከመ ያጥፍእክሙ ፤,"Also in Horeb ye provoked the LORD to wrath, so that the LORD was angry with you to have destroyed you." +የድንጋዩን ጽላቶች፥ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር የተማማለባቸውን የቃል ኪዳን ጽላቶች፥ እቀበል ዘንድ ወደ ተራራ በወጣሁ ጊዜ፥ በተራራው አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ተቀምጬ ነበር፤ እንጀራ አልበላሁም፥ ውኃም አልጠጣሁም።,አመ ዐረጉ ውስተ ደብር ከመ እንሣእ ክልኤ ጽላተ ዘእብን ጽላተ ዘኪዳን ዘተካየደ እግዚአብሔር ምስሌክሙ ወነበርኩ ውስተ ደብር አርብዓ ዕለተ ወአርብዓ ሌሊተ እክለ ኢበላዕኩ ወማየ ኢሰተይኩ ።,"When I was gone up into the mount to receive the tables of stone, even the tables of the covenant which the LORD made with you, then I abode in the mount forty days and forty nights, I neither did eat bread nor drink water:" +እግዚአብሔርም በእግዚአብሔር ጣት የተጻፋትን ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ሰጠኝ፤ ስብሰባ ተደርጎ በነበረበትም ቀን እግዚአብሔር በተራራው ላይ በእሳት ውስጥ ሆኖ የነገራችሁ ቃል ሁሉ ተጽፎባቸው ነበር።,ወወሀበኒ እግዚአብሔር ክልኤ ጽላተ ዘእብን ዘተጽሕፋ በአጽባዕቱ ለእግዚአብሔር ወተጽሕፈ በውእቶን ኵሉ ቃል ዘነገረነ እግዚአብሔር በውስተ ደብር አመ ተጋባእክሙ ።,"And the LORD delivered unto me two tables of stone written with the finger of God; and on them was written according to all the words, which the LORD spake with you in the mount out of the midst of the fire in the day of the assembly." +ከአርባ ቀንና ከአርባ ሌሊትም በኋላ እግዚአብሔር ሁለቱን የድንጋይ ጽላቶች፥ የቃል ኪዳኑን ጽላቶች፥ ሰጠኝ።,ወበአርብዓ ዕለት ወበአርብዓ ሌሊት ወሀበኒ እግዚአብሔር ክልኤ ጽላተ ዘእብን ጽላተ ዘኪዳን ።,"And it came to pass at the end of forty days and forty nights, that the LORD gave me the two tables of stone, even the tables of the covenant." +እግዚአብሔርም። ተነሥተህ ከዚህ ፈጥነህ ውረድ፤ ከግብፅ ያወጣሃቸው ሕዝብህ ረክሰዋል፤ ፈጥነው ካዘዝኋቸው መንገድ ፈቀቅ ብለዋል፥ ቀልጦ የተሠራ ምስልም ለራሳቸው አድርገዋል አለኝ።,ወይቤለኒ እግዚአብሔር ተንሥእ ወሑር ፍጡነ እምዝየ እስመ አበሰ ሕዝብከ ዘአውፃእከ እምነ ምድረ ግብጽ ወፍጡነ ክሕዱ እምውስተ ፍኖት እንተ አዘዝካሆሙ ገብሩ ሎሙ ስብኮ ።,"And the LORD said unto me, Arise, get thee down quickly from hence; for thy people which thou hast brought forth out of Egypt have corrupted themselves; they are quickly turned aside out of the way which I commanded them; they have made them a molten image." +እግዚአብሔርም። ይህ ሕዝብ አንገተ ደንዳና ሕዝብ እንደሆነ አይቼአለሁ፤,ወይቤለኒ እግዚአብሔር እቤለከ ምዕረ ወካዕበ እንዘ እብል ርኢክዎ ለዝንቱ ከመ ሕዝብ ግዙፈ ክሳድ ውእቱ ።,"Furthermore the LORD spake unto me, saying, I have seen this people, and, behold, it is a stiffnecked people:" +አጠፋቸው ዘንድ፥ ስማቸውንም ከሰማይ በታች እደመስስ ዘንድ ተወኝ፤ አንተንም ከእነርሱ ለሚበረታና ለሚበዛ ሕዝብ አደርግሃለሁ ብሎ ተናገረኝ።,ኅድገኒ ወአጥፍኦሙ ወእደምስስ ስሞሙ እምታሕተ ሰማይ ወእገብረከ ውስተ ሕዝብ ዐቢይ ወጽኑዕ ወዘይበዝኅ እምነ ዝንቱ ፈድፋደ ።,"Let me alone, that I may destroy them, and blot out their name from under heaven: and I will make of thee a nation mightier and greater than they." +እኔም ተመልሼ ከተራራው ወረድሁ፥ ተራራውም በእሳት ይነድድ ነበር፤ ሁለቱም የቃል ኪዳን ጽላቶች በሁለቱ እጆቼ ነበሩ።,ወተመየጥኩ ወወረድኩ እምነ ደብር ወደብሩሰ ይነድድ በእሳት ወእልክቱኒ ክልኤ ጽላት ውስተ ክልኤሆን እደዊየ ።,"So I turned and came down from the mount, and the mount burned with fire: and the two tables of the covenant were in my two hands." +ተመለከትሁም፤ እነሆ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በድላችሁ ነበር፥ ለእናንተም ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስል ሠርታችሁ ነበር፤ እግዚአብሔር ካዘዛችሁ መንገድ ፈጥናችሁ ፈቀቅ ብላችሁ ነበር።,ወሶበ ርኢኩ ከመ አበስክሙ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወገበርክሙ ለክሙ ስብኮ ወኀደግሙ ፍኖተ እንተ አዘዘክሙ እግዚአብ���ር ፤,"And I looked, and, behold, ye had sinned against the LORD your God, and had made you a molten calf: ye had turned aside quickly out of the way which the LORD had commanded you." +ሁለቱንም ጽላቶች ያዝሁ፥ ከሁለቱም እጆቼ ጣልኋቸው፥ እናንተም ስታዩ ሰበርኋቸው።,ወነሣእክዎን ለእልክቱ ክልኤ ጽላት ወገደፍክዎን እምውስተ ክልኤሆን እደዊየ ወቀጥቀጥክዎን በቅድሜክሙ ።,"And I took the two tables, and cast them out of my two hands, and brake them before your eyes." +ስለ ሠራችሁት ኃጢአት ሁሉ፥ እርሱንም ለማስቈጣት በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን ነገር ስላደረጋችሁ፥ እግዚአብሔር ሊያጠፋችሁ ከተቈጣባችሁ ከቍጣውና ከመዓቱ የተነሣ ስለ ፈራሁ፥ እንደ ፊተኛው በእግዚአብሔር ፊት አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ወደቅሁ፤ እንጀራ አልበላሁም፥ ውኃም አልጠጣሁም። እግዚአብሔርም በዚያን ጊዜ ደግሞ ሰማኝ።,ወሰአልኩ ዳግመ ቅድመ እግዚአብሔር በከመ ቀዲሙ አርብዓ ዕለተ ወአርብዓ ሌሊተ እክለ ኢበላዕኩ ወማየ ኢሰተይኩ በእንተ ኵሉ ኀጣይኢክሙ ዘአበስክሙ ወዘገበርክሙ እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ከመ ታምዕዕዎ ።,"And I fell down before the LORD, as at the first, forty days and forty nights: I did neither eat bread, nor drink water, because of all your sins which ye sinned, in doing wickedly in the sight of the LORD, to provoke him to anger." +እግዚአብሔርም አሮንን ሊያጠፋው እጅግ ተቈጣው፤ ስለ አሮንም ደግሞ በዚያን ጊዜ ጸለይሁ።,ወፈራህኩ በእንተ መዐቱ ዘተምዐ እግዚአብሔር ላዕሌክሙ ከመ ያጥፍእክሙ ወሰምዐኒ እግዚአብሔር በውእቶን መዋዕል ።,"For I was afraid of the anger and hot displeasure, wherewith the LORD was wroth against you to destroy you. But the LORD hearkened unto me at that time also." +ያደረጋችሁትንም ኃጢአት ጥጃውን ወሰድሁ፥ በእሳትም አቃጠልሁት፥ አደቀቅሁትም፥ እንደ ትቢያም እስኪሆን ድረስ ፈጨሁት፤ ትቢያውንም ከተራራ በሚወርድ ወንዝ ጣልሁት።,ወላዕለ አሮንሂ ተምዐ እግዚአብሔር ጥቀ ከመ ይሠርዎ ወጸለይኩ ላዕለ አሮንሂ በውእቶን መዋዕል ።,And the LORD was very angry with Aaron to have destroyed him: and I prayed for Aaron also the same time. +በተቤራም በማሳህም በምኞት መቃብርም እግዚአብሔርን አስቈጣችሁት።,ወበእንት ጌጋይክሙሂ ዘገበርክሙ ላህመ ወነሣእክዎ ወቀጥቀጥክዎ ወሐረጽክዎ ጥቀ እስከ አድቀቅዎ ጥቀ በሕቁ ወኮነ ከመ ጸበል ወወደይክዎ ለውእቱ ሐሪጹ ውስተ ነቅዕ ዘይወርድ እምነ ደብር ።,"And I took your sin, the calf which ye had made, and burnt it with fire, and stamped it, and ground it very small, even until it was as small as dust: and I cast the dust thereof into the brook that descended out of the mount." +እግዚአብሔርም። ውጡ የሰጠኋችሁንም ምድር ውረሱ ብሎ ከቃዴስ በርኔ በላካችሁ ጊዜ፥ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ቃል ዐመፃችሁ፥ በእርሱም አላመናችሁም፥ ድምፁንም አልሰማችሁም።,ወበኀበ ውዕየትኒ ወአመ መንሱትኒ ወበኀበ ተዝካረ ፍትወትኒ አምዓዕክምዎ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"And at Taberah, and at Massah, and at Kibrothhattaavah, ye provoked the LORD to wrath." +እናንተን ካወቅሁበት ቀን ጀምሮ በእግዚአብሔር ዓመፀኞች ነበራችሁ።,ወአመሂ ፈነወክሙ እግዚአብሔር እምነ ቃዴስ በርኔ ወይቤለክሙ ዕረጉ ወትወርስዋ ለይእቲ ምድር እንተ እሁበክሙ ወክሕድክሙ በቃለ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወኢአመንክምዎ ወኢሰማዕክሙ ቃሎ ።,"Likewise when the LORD sent you from Kadeshbarnea, saying, Go up and possess the land which I have given you; then ye rebelled against the commandment of the LORD your God, and ye believed him not, nor hearkened to his voice." +እግዚአብሔርም። አጠፋችኋለሁ ብሎ ስለ ተናገረ በወደቅሁበት ዘመን አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በእግዚአብሔር ፊት ወደቅሁ።,ወኮንክሙ ከሓድያነ በእግዚአብሔር እምይእቲ ዕለት እንተ ተአምረ ለክሙ ።,Ye have been rebellious against the LORD from the day that I knew you. +በእግዚአብሔርም ፊት እንዲህ ብዬ ጸለይሁ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ በታላቅነትህ ��ተቤዠኸውን፥ በጠነከረችውም እጅ ከግብፅ ያወጣኸውን ሕዝብህንና ርስትህን አታጥፋ።,ወሰአልኩ ቅድመ እግዚአብሔር ፵ዕለተ ወ፵ሌሊተ በከመ ሰአልኩ ቀዲሙ እስመ ይቤ እግዚአብሔር ከመ ያጥፍእክሙ ።,"Thus I fell down before the LORD forty days and forty nights, as I fell down at the first; because the LORD had said he would destroy you." +ባሪያዎችህን አብርሃምንና ይስሐቅን ያዕቆብንም አስብ፤ የዚህን ሕዝብ ደንዳንነት ክፋቱንም ኃጢአቱንም አትመልከት፤,ወጸለይኩ ኀበ እግዚአብሔር ወእቤ እግዚኦ ንጉሦሙ ለአማልክት ኢትሠርዎሙ ለሕዝብከ ወለመክፈልትከ ዘቤዘውከ በኀይልከ ዐቢይ እለ አውፃእከ እምነ ግብጽ በዐቢይ ኀይልከ ወበእዴከ ጽንዕት ወበመዝራዕትከ ልዑል ።,"I prayed therefore unto the LORD, and said, O Lord GOD, destroy not thy people and thine inheritance, which thou hast redeemed through thy greatness, which thou hast brought forth out of Egypt with a mighty hand." +ከእርስዋ እኛን ያወጣህባት ምድር ሰዎች። እግዚአብሔር ተስፋ ወደ ሰጣቸው ምድር ያገባቸው ዘንድ አልቻለምና፥ ጠልቶአቸውማልና ስለዚህ በምድረ በዳ ሊገድላቸው አወጣቸው እንዳይሉ።,ተዘከር አብርሃምሃ ወይስሐቅሃ ወያዕቆብሃ አግብርቲከ እለ መሐልከ ሎሙ በርእስከ ወኢትነጽር እከዮሙ ለዝንቱ ሕዝብ ወአበሳሆሙ ወጌጋዮሙ ፤,"Remember thy servants, Abraham, Isaac, and Jacob; look not unto the stubbornness of this people, nor to their wickedness, nor to their sin:" +እነርሱም በታላቅ ኃይልህ በተዘረጋውም ክንድህ ያወጣሃቸው ሕዝብህና ርስትህ ናቸው።,ከመ ኢይበሉ እለ ይነብሩ ውስተ ምድር እለ እምኀቤሆሙ አውፃእከነ እስመ ስእነ እግዚአብሔር አብኦቶሙ ውስተ ምድር እንተ ይቤሎሙ ወእስመ ይጸልኦሙ አውፅኦሙ ከመ ይቅትሎሙ በገዳም ።,"Lest the land whence thou broughtest us out say, Because the LORD was not able to bring them into the land which he promised them, and because he hated them, he hath brought them out to slay them in the wilderness." +ሙሴም ሄዶ ይህንን ቃል ለእስራኤል ሁሉ ነገረ።,ወፈጸመ ሙሴ ተናግርቶሙ ለኵሉ ደቂቀ እስራኤል ዘንተ ነገረ ።,And Moses went and spake these words unto all Israel. +አላቸውም። እኔ ዛሬ መቶ ሀያ ዓመት ሆኖኛል፤ ከዚህ በኋላ እወጣና እገባ ዘንድ አልችልም፤ እግዚአብሔርም። ይህን ዮርዳኖስን አትሻገርም ብሎኛል።,ወይቤሎሙ ምእት ወዕሥራ ዓም ሊተ ዮም ወኢይክል እንከ በዊአ ወወፂአ ወይቤለኒ ባሕቱ እግዚአብሔር ኢተዐድዎ ለዝንቱ ዮርዳንስ ።,"And he said unto them, I am an hundred and twenty years old this day; I can no more go out and come in: also the LORD hath said unto me, Thou shalt not go over this Jordan." +አምላክህ እግዚአብሔር እርሱ በፊትህ ያልፋል፤ እርሱ እነዚህን አሕዛብ ከፊትህ ያጠፋቸዋል ትወርሳቸውማለህ፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ ኢያሱ በፊትህ ይሻገራል።,ውእቱ እግዚአብሔር ዘየሐውር ቅድሜከ ውእቱ ያጠፍኦሙ እምቅድመ ገጽከ ለእሉ አሕዛብ ።,"The LORD thy God, he will go over before thee, and he will destroy these nations from before thee, and thou shalt possess them: and Joshua, he shall go over before thee, as the LORD hath said." +እግዚአብሔርም ባጠፋቸው በአሞራውያን ነገሥታት በሴዎንና በዐግ በምድራቸውም እንዳደረገ ያደርግባቸዋል።,ወበከመ እግዚአብሔር ይቤ ከማሁ ይገብሮሙ እግዚአብሔር በከመ ገብሮሙ ለሴዎን ወለአግ ክልኤቱ ነገሥተ አሞሬዎን እለ ይነብሩ ውስተ ማዕዶተ ዮርዳንስ ወለምድሮሙ ፤,"And the LORD shall do unto them as he did to Sihon and to Og, kings of the Amorites, and unto the land of them, whom he destroyed." +እግዚአብሔርም በፊታችሁ አሳልፎ ይጥላቸዋል፥ እንዳዘዝኋችሁም ትእዛዝ ሁሉ ታደርጉባቸዋላችሁ።,በከመ ሠረዎሙ ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ለክሙ ወገበርክምዎሙ በከመ አዘዝኩክሙ ።,"And the LORD shall give them up before your face, that ye may do unto them according unto all the commandments which I have commanded you." +ጽኑ፥ አይዞአችሁ፥ አትፍሩ፥ ከፊታቸውም አትደንግጡ፤ አምላክህ እግዚአብሔር እርሱ ከአንተ ጋር ይሄዳል፤ አይጥልህም፥ አይተውህም።,ወተተባዕ ወጽናዕ ወኢትፍራህ ወኢትደንግፅ ወኢትፅበስ በቅድመ ገጾሙ እስመ እግዚአብሔር አምላክከ ውእቱ የሐውር ቅድሜከ ምስሌክሙ ወኢየኀድገከ ወኢያሰትተከ ።,"Be strong and of a good courage, fear not, nor be afraid of them: for the LORD thy God, he it is that doth go with thee; he will not fail thee, nor forsake thee." +ሙሴም ኢያሱን ጠርቶ በእስራኤል ሁሉ ፊት። አንተ ከዚህ ሕዝብ ጋር እግዚአብሔር ለአባቶቻቸው እንዲሰጥ ወደ ማለላቸው ምድር ትገባለህና፥ እርስዋንም ለእነርሱ ታወርሳለህና ጽና፥ አይዞህ።,ወጸውዖ ሙሴ ለኢየሱስ ወይቤሎ በቅድመ ኵሉ እስራኤል ትባዕ ወጽናዕ እስመ አንተ ትበውእ ቅድሜሁ ለዝንቱ ሕዝብ ውስተ ምድር እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊክሙ ከመ የሀቦሙ ወአንተ ታወርሶሙ ።,"And Moses called unto Joshua, and said unto him in the sight of all Israel, Be strong and of a good courage: for thou must go with this people unto the land which the LORD hath sworn unto their fathers to give them; and thou shalt cause them to inherit it." +በፊትህም የሚሄድ እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ ከአንተ ጋር ይሆናል፥ አይጥልህም፥ አይተውህም፤ አትፍራ፥ አትደንግጥ አለው።,ወእግዚአብሔር ዘየሐውር ምስሌከ ወኢየኀድገከ ወኢያሰትተከ ወኢትፍራህ ወኢትደንግፅ ።,"And the LORD, he it is that doth go before thee; he will be with thee, he will not fail thee, neither forsake thee: fear not, neither be dismayed." +ሙሴም ይህችን ሕግ ጻፈ፥ የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳኑን ታቦት ይሸከሙ ለነበሩት ለሌዊ ልጆች ለካህናቱ ለእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ ሰጣት።,ወጸሐፎ ሙሴ ለነገረ ዝንቱ ሕግ ውስተ መጽሐፍ ወወሀቦሙ ለካህናት እለ ይጸውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ለደቂቀ ሌዊ ወለሊቃናቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And Moses wrote this law, and delivered it unto the priests the sons of Levi, which bare the ark of the covenant of the LORD, and unto all the elders of Israel." +ሙሴም እንዲህ ብሎ አዘዛቸው። በሰባተኛው ዓመት መጨረሻ፥ በዕዳ ምሕረት ዘመን፥ በዳስ በዓል፥,ወአዘዞሙ ሙሴ በይእቲ ዕለት ወይቤ እምድኅረ ሰብዐቱ ዓመት በዓመተ ኅድገት አመ በዓለ መጸለት ፤,"And Moses commanded them, saying, At the end of every seven years, in the solemnity of the year of release, in the feast of tabernacles," +እስራኤል ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ይታይ ዘንድ እርሱ በመረጠው ስፍራ ሲከማች፥ ይህን ሕግ በእስራኤል ሁሉ ፊት በጆሮው አንብበው።,አመ የሐውር ኵሉ እስራኤል ከመ ያስተርኢ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ውስተ መካን ዘኀርየ አንብብዎ ለዝንቱ ሕግ ቅድመ እስራኤል ፤,"When all Israel is come to appear before the LORD thy God in the place which he shall choose, thou shalt read this law before all Israel in their hearing." +ይሰሙና ይማሩ ዘንድ፥ አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ይፈሩ ዘንድ፥ የዚህንም ሕግ ቃሎች ሁሉ ጠብቀው ያደርጉ ዘንድ ሕዝቡን ወንዶችንና ሴቶችን ሕፃናቶችንም በአገራችሁ ደጅ ያለውንም መጻተኛ ሰብስብ።,አስተጋቢኦ ሕዝበ ከመ ይስምዑ ዕዱ ወአንስቱ ወደቂቁ ወግዩራን እለ ውስተ ሀገርክሙ ከመ ይስምዑ ወያእምሩ ፈሪሆቶ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ወሰሚዖሙ ከመ ይግበሩ ኵሎ ሕጎ ለዝንቱ ቃል ።,"Gather the people together, men, and women, and children, and thy stranger that is within thy gates, that they may hear, and that they may learn, and fear the LORD your God, and observe to do all the words of this law:" +የሕግ ቃላት የማያውቁ ልጆቻቸውም ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ልትወርሱአት በምትሄዱባት ምድር በምትኖሩበት ዘመን ሁሉ ይስሙ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርንም መፍራት ይማሩ።,ወደቂቆሙኒ እለ ኢያአምሩ ይስምዑ ወይትመሀሩ ፈሪሆቶ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ በኵሉ መዋዕሊሆሙ ዘየሐይዉ እሙንቱ ዲበ ምድር እንተ ውስቴታ ተዐድዉ ዮርዳንስ አንትሙ ከመ ትትዋረስዋ በህየ ።,"And that their children, which have not known any thing, may hear, and learn to fear the LORD your God, as long as ye live in the land whither ye go over Jordan to possess it." +እግዚአብሔርም ሙሴን። የምትሞትበት ቀን፥ እነሆ፥ ቀረበ፤ ኢያሱን ጠርተህ እርሱን አዝዘው ዘንድ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ከእርሱ ጋር ቁም አለው። ሙሴና ኢያሱም ሄደው በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ቆሙ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ ቀርበ መዋዕለ ሞትከ ጸውዖ ለኢየሱ ወቁሙ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ወእኤዝዞ ወሖሩ ሙሴ ወኢየሱ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And the LORD said unto Moses, Behold, thy days approach that thou must die: call Joshua, and present yourselves in the tabernacle of the congregation, that I may give him a charge. And Moses and Joshua went, and presented themselves in the tabernacle of the congregation." +እግዚአብሔርም በድንኳኑ ውስጥ በደመና ዓምድ ተገለጠ፤ የደመናውም ዓምድ በድንኳኑ ደጃፍ ላይ ቆመ።,ወወረደ እግዚአብሔር በዐምደ ደመና ወቆመ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,And the LORD appeared in the tabernacle in a pillar of a cloud: and the pillar of the cloud stood over the door of the tabernacle. +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። እነሆ፥ ከአባቶችህ ጋር ትተኛለህ፤ ይህም ሕዝብ ይነሣል፥ ይቀመጥባትም ዘንድ በሚሄድባት ምድር መካከል ያሉትን ሌሎችን አማልክት ተከትሎ ያመነዝራል፥ እኔንም ይተወኛል፥ ከእነርሱም ጋር ያደረግሁትን ቃል ኪዳን ያፈርሳሉ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ ትነውም አንተ ምስለ አበዊከ ወይትነሣእ ዝንቱ ሕዝብ ወይዜምዉ ድኅረ አማልክተ ባዕድ ዘውስተ ምድር እንተ ውስቴታ ይበውኡ ወየኀድጉኒ ወይትዔወሩ ኪዳንየ ዘተካየድክዎሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Behold, thou shalt sleep with thy fathers; and this people will rise up, and go a whoring after the gods of the strangers of the land, whither they go to be among them, and will forsake me, and break my covenant which I have made with them." +በዚያም ቀን ቍጣዬ ይነድድባቸዋል፥ እተዋቸውማለሁ፥ ፊቴንም እሰውርባቸዋለሁ፥ ለአሕዛብ መብል ይሆናሉ፤ በዚያም ቀን። በእውነት እግዚአብሔር በእኛ መካከል የለምና ይህ ክፉ ነገር ሁሉ አገኘን እስኪሉ ድረስ ብዙ ክፉ ነገርና ጭንቀት ይደርስባቸዋል።,ወእትመዓዕ መዐተ ላዕሌሆሙ በይእቲ ዕለት ወአኀድጎሙ ወእመይጥ ገጽየ እምኔሆሙ ወይከውኑ መብልዐ ለፀሮሙ ወትረክቦ ብዝኅት እኪት ወሥቃይ ወይብል በይእቲ ዕለት እስመ ኀደገኒ እግዚአብሔር አምላኪየ ወኢሀለወ ምስሌነ ረከበተነ ዛቲ እኪት ።,"Then my anger shall be kindled against them in that day, and I will forsake them, and I will hide my face from them, and they shall be devoured, and many evils and troubles shall befall them; so that they will say in that day, Are not these evils come upon us, because our God is not among us?" +ሌሎችን አማልክት ተከትለዋልና ስላደረጉት ክፋት ሁሉ እኔ በዚያ ቀን ፈጽሜ ፊቴን እሰውራለሁ።,ወአንሰ መይጦ እመይጥ ገጽየ እምኔሆሙ በይእቲ ዕለት እስመ ኵሎ ኀጣይኢሆሙ ዘገብሩ ወገብኡ ኀበ አማልክተ ባዕድ ።,"And I will surely hide my face in that day for all the evils which they shall have wrought, in that they are turned unto other gods." +አሁንም ይህችን መዝሙር ለእናንተ ጻፉ፥ ለእስራኤልም ልጆች አስተምሩአቸው፤ ይህችም መዝሙር በእስራኤል ላይ ምስክር ትሆንልኝ ዘንድ በአፋቸው አድርጓት።,ወይእዜኒ ጸሐፉ ነገራ ለዛቲ ማኅሌት ወመሀርዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወደይዋ ውስተ አፉሆሙ ከመ ትኩነኒ ዛቲ ማኅሌት ስምዐ ላዕለ ደቂቀ እስራኤል ።,"Now therefore write ye this song for you, and teach it the children of Israel: put it in their mouths, that this song may be a witness for me against the children of Israel." +ለአባቶቻቸው ወደ ማልሁላቸው፥ ወተትና ማር ወደ ምታፈስሰው ምድር ካገባኋቸው በኋላ፥ ከበሉም ከጠገቡም ከደነደኑም በኋላ፥ ሌሎችን አማልክት ተከትለው ያመልካሉ፥ እኔንም ይንቃሉ፥ ቃል ኪዳኔንም ያፈርሳሉ።,እስመ ኣበውኦሙ ውስተ ምድር ቡርክት እንተ መሐልኩ ለአበዊሆሙ ምድረ እንተ ትውኅዝ ሐሊበ ወመዓረ ወበሊዖሙ ወጸጊቦሙ የዐብዱ ወይገብኡ ኀበ አማልክተ ባዕድ ወያመልክዎሙ ወያምዕዑኒ ወየኀድጉ ኪዳንየ ።,"For when I shall have brought them into the land which I sware unto their fathers, that floweth with milk and honey; and they shall have eaten and filled themselves, and waxen fat; then will they turn unto other gods, and serve them, and provoke me, and break my covenant." +ዛሬ ወደ ማልሁላቸው ምድር ገና ሳላገባቸው የሚያስቡትን አሳብ አውቃለሁና፥ ከልጆቻቸውም አፍ አትረሳምና ብዙ ክፉ ነገርና ጭንቀት በደረሰባቸው ጊዜ ይህች መዝሙር ምስክር ሆና በፊታቸው ትመሰክራለች።,ወትቀውም ላዕሌሆሙ ዛቲ ማኅሌት ስምዐ ቅድመ ገጾሙ እስመ ኢትትረሳዕ እምውስተ አፉሆሙ ወእምውስተ አፈ ውሉዶሙ እስመ አነ ኣአምር እከዮሙ ኵሎ ዘይገብሩ በዝየ እንበለ አብኦሙ ውስተ ይእቲ ምድር ቡርክት እንተ መሐልኩ ለአበዊሆሙ ።,"And it shall come to pass, when many evils and troubles are befallen them, that this song shall testify against them as a witness; for it shall not be forgotten out of the mouths of their seed: for I know their imagination which they go about, even now, before I have brought them into the land which I sware." +ሙሴም በዚያ ቀን ይህችን መዝሙር ጻፈ፥ ለእስራኤልም ልጆች አስተማራት።,ወጸሐፋ ሙሴ ለዛቲ ማኅሌት በይእቲ ዕለት ወመሀሮሙ ኪያሃ ለደቂቀ እስራኤል ።,"Moses therefore wrote this song the same day, and taught it the children of Israel." +የነዌንም ልጅ ኢያሱን። የእስራኤልን ልጆች ወደ ማልሁላቸው ምድር ታገባለህና ጽና፥ አይዞህ፤ እኔም ከአንተ ጋር እሆናለሁ ብሎ አዘዘው።,ወአዘዞ ሙሴ ለኢየሱ ወይቤሎ ጽናዕ ወትባዕ እስመ አንተ ታበውኦሙ ለደቂቀ እስራኤል ውስተ ምድር እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊሆሙ ወውእቱ ይሄሉ ምስሌከ ።,"And he gave Joshua the son of Nun a charge, and said, Be strong and of a good courage: for thou shalt bring the children of Israel into the land which I sware unto them: and I will be with thee." +እንዲህም ሆነ፤ ሙሴ የዚህን ሕግ ቃሎች በመጽሐፍ ከጻፈ ከፈጸመም በኋላ፥,ወሶበ አኅለቆ ሙሴ ጽሒፎቶ ለዝንቱ ነገረ ሕግ ውስተ መጽሐፍ እስከ ፈጸሞ ፤,"And it came to pass, when Moses had made an end of writing the words of this law in a book, until they were finished," +ሙሴ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት የሚሸከሙትን ሌዋውያንን እንዲህ ብሎ አዘዘ።,አዘዞሙ ለሌዋውያን እለ ይጸውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወይቤሎሙ ፤,"That Moses commanded the Levites, which bare the ark of the covenant of the LORD, saying," +ይህን የሕግ መጽሐፍ ውሰዱ፥ በዚያም በእናንተ ላይ ምስክር እንዲሆን በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት አጠገብ አኑሩት።,ንሥኡ ዘንተ መጽሐፈ ወአንብርዎ ውስተ ከርሣ ለታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ወይንበር ህየ ስምዐ ለከ ።,"Take this book of the law, and put it in the side of the ark of the covenant of the LORD your God, that it may be there for a witness against thee." +እኔ ዓመፃችሁንና የአንገታችሁን ድንዳኔ አውቃለሁና፤ እኔም ዛሬ ከእናንተ ጋር ገና በሕይወት ሳለሁ እናንተ በእግዚአብሔር ላይ ዐምፃችኋል፤ ይልቁንስ ከሞትሁ በኋላ እንዴት ይሆናል?,እስመ አነ ኣአምር ወሕኮተከ ወክሳድከ ጽኑዕ ዘእንዘ አነ ሀለውኩ ዓዲየ ሕያው ዮም አምዓዕክምዎ ለእግዚአብሔር እፎኬ ፈድፋደ እምድኅረ ሞትኩ ።,"For I know thy rebellion, and thy stiff neck: behold, while I am yet alive with you this day, ye have been rebellious against the LORD; and how much more after my death?" +ይህን ቃል በጆሮአቸው እናገር ዘንድ፥ ሰማይንና ምድርንም አስመሰክርባቸው ዘንድ የነገዶቻችሁን ሽማግሌዎች ሁሉ አለቆቻችሁንም ሰብስቡልኝ፤,አስተጋብኡ ኀቤየ ዐበይተ ነገድክሙ ወሊቃናቲክሙ ወመኳንንቲክሙ ወጸሐፍቲክሙ ከመ እንግሮሙ ይስምዑ ኵሎ ዘንተ ነገረ ወኣስምዕ ላዕሌሆሙ ሰማየ ወምድረ ።,"Gather unto me all the elders of your tribes, and your officers, that I may speak these words in their ears, and call heaven and earth to record against them." +ከሞትሁ በኋላ ፈጽማችሁ እንድትረክሱ፥ ካዘዝኋችሁም መንገድ ፈቀቅ እንድትሉ አውቃለሁና። በእጃችሁም ሥራ ታስቈጡት ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ስላደረጋችሁ በኋለኛው ዘመን ክፉ ነገር ያገኛችኋል።,እስመ አነ ኣአምር ከመ እምድኅረ ሞትኩ አበሳ ትኤብሱ ወተኀድግዋ ለፍኖት እንተ አዘዝኩክሙ ወትመጽእ ላዕሌክሙ እኪት በደኃሪ መዋዕል እስመ ትገብሩ እኪተ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ከመ ታምዕዕዎ በግብረ እደዊክሙ ።,"For I know that after my death ye will utterly corrupt yourselves, and turn aside from the way which I have commanded you; and evil will befall you in the latter days; because ye will do evil in the sight of the LORD, to provoke him to anger through the work of your hands." +ሙሴም በእስራኤል ጉባኤ ሁሉ ጆሮ የዚህች መዝሙር ቃሎች እስኪፈጸሙ ድረስ ተናገረ።,ወነገሮሙ ሙሴ ወአስምዖሙ ለኵሉ ማኅበረ እስራኤል ነገራ ለዛቲ ማኅሌት ፍጹመ ወይቤ ።,"And Moses spake in the ears of all the congregation of Israel the words of this song, until they were ended." +በሰዎች መካከል ጠብ ቢሆን፥ ወደ ፍርድም ቢመጡ፥ ፈራጆችም ቢፈርዱባቸው፥ ጻድቁን። ደኅና ነህ፥ የበደለውንም። በደለኛ ነህ ይበሉአቸው።,ወለእመ ኮነ ተስናን ማእከለ ሰብእ ወመጽኡ ውስተ አውድ ወተሳነኑ ወአርትዑ ለዘ ይረትዕ ወሰአሉ ለዘ ይጸውግ ፤,"If there be a controversy between men, and they come unto judgment, that the judges may judge them; then they shall justify the righteous, and condemn the wicked." +በደለኛውም መገረፍ ቢገባው እንዲገረፍ ፈራጁ በፊቱ በምድር ላይ ያጋድመው፤ የግርፋቱም ቍጥር እንደ ኃጢአቱ መጠን ይሁን።,ወለእመ ኮነ ለተቀሥፎ ወያነብርዎ ቅድመ ዐውድ ለዝክቱ ዘይጸወግ ወይቀሥፍዎ በቅድሜሆሙ በአምጣነ አበሳሁ ።,"And it shall be, if the wicked man be worthy to be beaten, that the judge shall cause him to lie down, and to be beaten before his face, according to his fault, by a certain number." +ግርፋቱም አርባ ይሁን፤ ከዚህ በላይ ጨምሮ ብዙ ግርፋት ቢገርፈው ወንድምህ በፊትህ ነውረኛ ይሆናልና ከዚህ በላይ አይጨመርበት።,አርብዓ ይቀሥፍዎ በኍልቍ ወኢያብዝኁ እምኔተ ወለእመ አብዝኁ ቀሢፎቶ እምዝንቱ አስተኀፈርከ እኁከ በቅድሜከ ።,"Forty stripes he may give him, and not exceed: lest, if he should exceed, and beat him above these with many stripes, then thy brother should seem vile unto thee." +እህል የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር።,ወኢትፈፅም አፉሁ ለላህምኒ ዘያከይድ ።,Thou shalt not muzzle the ox when he treadeth out the corn. +ወንድማማቾች በአንድነት ቢቀመጡ፥ አንዱም ልጅ ሳይኖረው ቢሞት፥ የሞተው ሰው ሚስት ሌላ ሰው ታገባ ዘንድ ወደ ውጭ አትሂድ፤ ነገር ግን የባልዋ ወንድም ወደ እርስዋ ገብቶ እርስዋን ያግባ፥ ከእርስዋም ጋር ይኑር።,ወእመቦ አኀው እለ ይነብሩ ኅቡረ ብእሲ ምስለ እኁሁ ወሞተ አሐዱ እምኔሆሙ ወአልቦ ውሉደ ኢታውስብ ብእሲቱ ነኪረ ብእሴ ዘኢኮነ ቅሩቡ ፤ እኁሁ ለምታ ያውስባ ወውእቱ ለይባእ ኀቤሃ ወሎቱ ትኩኖ ብእሲቶ ወይንበር ምስሌሃ ።,"If brethren dwell together, and one of them die, and have no child, the wife of the dead shall not marry without unto a stranger: her husband's brother shall go in unto her, and take her to him to wife, and perform the duty of an husband's brother unto her." +የምዋቹ ስም ከእስራኤል ዘንድ እንዳይጠፋ ከእርስዋ የሚወለደው በኵር ልጅ በሞተው በወንድሙ ስም ይጠራ።,ወሕፃን ዘተወልደ ይኩን ለዘ ሞተ ወይሰመይ በስሙ ወኢይደምሰስ ስሙ እምነ እስራኤል ።,"And it shall be, that the firstborn which she beareth shall succeed in the name of his brother which is dead, that his name be not put out of Israel." +ያም ሰው የወንድሙን ሚስት ማግባት ባይወድድ፥ ዋርሳይቱ በበሩ አደባባይ ወደሚቀመጡ ሽማግሌዎች ሄዳ። ዋርሳዬ በእስራኤል ዘንድ ለወንድሙ ስም ማቆም እንቢ አለ፤ ከእኔ ጋር ሊኖርም አልወደደም ትበላቸው።,ወለእመ ኢፈቀደ ውእቱ ብእሲ ያውስበ ለብእሲተ እኁሁ ወተዐርግ ይእቲ ብእሲተ ኀበ ሊቃናት ወኀበ አንቀጽ ወትብል ኢይፈቅድ እኁሁ ለምትየ ያቅም ስመ እኁሁ ውስተ እስራኤል ፤,"And if the man like not to take his brother's wife, then let his brother's wife go up to the gate unto the elders, and say, My husband's brother refuseth to raise up unto his brother a name in Israel, he will not perform the duty of my husband's brother." +የከተማውም ሽማግሌዎች ጠርተው ይጠይቁት፤ እርሱም በዚያ ቆሞ። አገባት ዘንድ አልወድድም ቢል፥,ወይጼውዕዎ ሊቃናተ ሀገሩ ወይብልዎ ኢትፈቅድኑ ታቅም ዘርአ ለእኁከ ውስተ እስራኤል ወይብል ቀዊሞ ኢይፈቅድ አውስባ ፤,"Then the elders of his city shall call him, and speak unto him: and if he stand to it, and say, I like not to take her;" +ዋርሳይቱ በሽማግሌዎቹ ፊት ወደ እርሱ ቀርባ። የወንድሙን ቤት በማይሠራ ሰው ላይ እንዲህ ይደረግበታል ስትል ጫማውን ከእግሩ ታውጣ፥ በፊቱም እንትፍ ትበልበት።,ወትመጽእ ይእቲ ብእሲት ቅድመ እግዚአብሔር ወቅድመ ሊቃናተ ይእቲ ሀገር ወትፈትሕ ሣእኖ ዘአሐቲ እግሩ ወትተፍእ ውስተ ገጹ ወትብል ከመዝ ይገብርዎ ለብእሲ ዘኢየሐንጽ ቤተ እኁሁ ።,"Then shall his brother's wife come unto him in the presence of the elders, and loose his shoe from off his foot, and spit in his face, and shall answer and say, So shall it be done unto that man that will not build up his brother's house." +በእስራኤልም ዘንድ ስሙ የጫማ ፈቱ ቤት ተብሎ ይጠራ።,ወይሰመይ ስሙ በውስተ እስራኤል ቤተ ፍቱሐ ሣእን ።,"And his name shall be called in Israel, The house of him that hath his shoe loosed." +ሁለት ሰዎች እርስ በርሳቸው ቢጣሉ፥ የአንደኛውም ሚስት ባልዋን ከሚመታው ሰው እጅ ታድነው ዘንድ ብትቀርብ፥ እጅዋንም ዘርግታ ብልቱን ብትይዝ፥,ወለእመ ተባአሱ ክልኤቱ ዕደው ኅቡረ ብእሲ ምስለ ካልኡ ወመጽአት ብእሲቱ ለአሐዱ እምኔሆሙ ከመ ታኅድጎ ለምታ እምእደ ዘባጢሁ ወአልዐለት እዴሃ ወአኀዘቶ በክልኤሆን አሰክቲሁ ፤,"When men strive together one with another, and the wife of the one draweth near for to deliver her husband out of the hand of him that smiteth him, and putteth forth her hand, and taketh him by the secrets:" +እጅዋን ቍረጥ፥ ዓይንህም አትራራላት።,ለይምትሩ እደዊሃ ወኢትምሐካ ዐይንከ ።,"Then thou shalt cut off her hand, thine eye shall not pity her." +በከረጢትህ ውስጥ ታላቅና ታናሽ የሆነ ሁለት ዓይነት ሚዛን አይኑርልህ።,ወኢታንብር ለከ መዳልወ ንኡሰ ወዐቢየ ።,"Thou shalt not have in thy bag divers weights, a great and a small." +በቤትህ ውስጥ ታላቅና ታናሽ የሆነ ሁለት ዓይነት መስፈሪያ አይኑርልህ።,ወኢትግበር ለከ ውስተ ቤትከ መስፈርተ ዐቢየ ወመስፈርተ ንኡሰ ።,"Thou shalt not have in thine house divers measures, a great and a small." +ይህን የሚያደርግ ሁሉ ክፋትንም የሚያደርግ ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነውና አምላክህ እግዚአብሔር በሚሰጥህ ምድር ላይ ዕድሜህ ይረዝም ዘንድ እውነተኛና ፍጹም ሚዛን ይሁንልህ፤ እውነተኛና ፍጹም መስፈሪያም ይሁንልህ።,ወመዳልዊከኒ ርቱዐ ወጽዱቀ ይኩን ከመ ታብዝኅ መዋዕለ በምድር እንተ ይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ መክፈልተከ ።,"But thou shalt have a perfect and just weight, a perfect and just measure shalt thou have: that thy days may be lengthened in the land which the LORD thy God giveth thee." +ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ አማሌቅ በመንገድ ላይ ያደረገብህን አስብ፤,እስመ ርኩስ ውእቱ በኀበ እግዚአብሔር አምላክከ ኵሉ ዘይገብሮ ለዝንቱ ወኵሉ ዘይገብር ዐመፃ ።,"For all that do such things, and all that do unrighteously, are an abomination unto the LORD thy God." +በመንገድ ላይ እንደ ተቃወመህ፥ አንተም ተስኖህ ደክመህም ሳለህ ከአንተ በኋላ ደክመው የነበሩትን ሁሉ እንደ መታ፤ እግዚአብሔርንም አልፈራም።,ወተዘከር ኵሎ ዘገብረ ለከ ዐማሌቅ በፍኖት አመ ወፃእከ እምነ ምድረ ግብጽ ፤,"Remember what Amalek did unto thee by the way, when ye were come forth out of Egypt;" +ስለዚህ አምላክህ እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ በሚሰጥህ ምድር ከሚከብቡህ ጠላቶችህ ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ባሳረፈህ ጊዜ፥ የአማሌቅን ዝክረ ስሙን ከሰማይ በታች አጥፋው፤ ይህንን አትርሳ።,እፎ ተቃ��መከ በፍኖት ወአምተረከ ገዐዘከ እለ ይጻምዉ በድኅሬከ ወአንትሰ ርኅብከ ወደከምከ ወኢፈራህካሁ ለእግዚአብሔር ።,"How he met thee by the way, and smote the hindmost of thee, even all that were feeble behind thee, when thou wast faint and weary; and he feared not God." +አምላክህ እግዚአብሔር ምድራቸውን የሚሰጥህን አሕዛብ ባጠፋ ጊዜ፥ በወረስሃትም ጊዜ፥ በከተሞቻቸውና በቤቶቻቸውም በተቀመጥህ ጊዜ፥,ወለእመ አጥፍኦሙ እግዚአብሔር አምላክከ ለአሕዛብ እለ ይሁበከ እግዚአብሔር ምድሮሙ ወተወረስክምዎሙ ወነበርክሙ ውስተ ምድሮሙ ወውስተ አህጉሪሆሙ ወውስተ አብያቲሆሙ ፤,"When the LORD thy God hath cut off the nations, whose land the LORD thy God giveth thee, and thou succeedest them, and dwellest in their cities, and in their houses;" +አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ በሚሰጥህ በምድርህ መካከል ሦስት ከተሞችን ለራስህ ትለያለህ።,ሠላሰ አህጉረ ትፈልጥ ለከ በማእከለ ምድርከ እንተ ወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"Thou shalt separate three cities for thee in the midst of thy land, which the LORD thy God giveth thee to possess it." +ነፍሰ ገዳይ ይሸሽባቸው ዘንድ ወደ እነርሱ የሚወስደውን መንገድ ታዘጋጃለህ፥ አምላክህም እግዚአብሔር የሚያወርስህን ምድር ከሦስት አድርገህ ትከፍላለህ።,ወታአምር ለሊከ ፍኖቶን ወትከፍል ደወለ ምድርከ ምሥልስተ ዘአስተከፈለከ እግዚአብሔር አምላክከ ወይኩን ህየ ምስካዩ ለቀታሊ ለኵሉ ።,"Thou shalt prepare thee a way, and divide the coasts of thy land, which the LORD thy God giveth thee to inherit, into three parts, that every slayer may flee thither." +የነፍሰ ገዳይ ወግ ይህ ነው፤ አስቀድሞ ጠላቱ ሳይሆን ባልንጀራውን ሳያስብ የገደለ ወደዚያ ሸሽቶ በሕይወት ይኑር።,ወዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለቀታሊ እምከመ ሰከየ ህየ ይሕየው ለእመ በኢያእምሮ ቀተሎ ለካልኡ ወለእመ ኢኮነ ጸላኢሁ ቀዲሙ ።,"And this is the case of the slayer, which shall flee thither, that he may live: Whoso killeth his neighbour ignorantly, whom he hated not in time past;" +ሰው ከባልንጀራው ጋር እንጨት ሊቈርጥ ወደ ዱር ቢሄድ፥ ዛፉንም ሊቈርጥ ምሳሩን ሲያነሣ ብረቱ ከእጀታው ቢወልቅ፥ ባልንጀራውንም እስኪሞት ድረስ ቢመታው፥ ደም ተበቃዩ ነፍሰ ገዳዩን በልቡ ተናድዶ እንዳያሳድደው መንገዱም ሩቅ ስለ ሆነ አግኝቶ እንዳይገድለው፥ ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ ሸሽቶ በሕይወት ይኖራል፤ አስቀድሞ ጠላቱ፤ አልነበረምና ሞት አይገባውም።,ወለእመቦ ዘሖረ ምስለ ካልኡ ሐቅለ ይሕጥብ ዕፀ ወቈስለ እዴሁ በጕድብ እንዘ ይገዝም ዕፀ ወወድቀ ሐፂኑ እምውስተ ዕፁ ወወረደ ላዕለ ካልኡ ወቀተሎ ይሰኪ ውእቱ ውስተ አሐቲ እምነ እላንቱ አህጉር ወየሐዩ ፤,"As when a man goeth into the wood with his neighbour to hew wood, and his hand fetcheth a stroke with the axe to cut down the tree, and the head slippeth from the helve, and lighteth upon his neighbour, that he die; he shall flee unto one of those cities, and live:" +ስለዚህ እኔ። ለአንተ ሦስት ከተሞችን ለይ ብዬ አዝዤሃለሁ።,ከመ ኢይዴግኖ አበ ደም ወይትልዎ ለቀታሊ እስመ ተቃወሞ በልቡ ወይርከቦ ለእመ ርሕቆ ፍኖት ወይቀትሎ ነፍሶ እንዘ ኢኮነ አበሳሁ ለሞት እስመ ኢኮነ ጸላኢሁ ቀዲሙ ።,"Lest the avenger of the blood pursue the slayer, while his heart is hot, and overtake him, because the way is long, and slay him; whereas he was not worthy of death, inasmuch as he hated him not in time past." +አምላክህም እግዚአብሔር ለአባቶችህ እንደ ማለላቸው ዳርቻህን ቢያሰፋ፥ ይሰጣቸውም ዘንድ ለአባቶችህ የተናገረውን ምድር ሁሉ ቢሰጥህ፥,ወበበይነ ዝንቱ አዘዝኩከ አነ ትግበር ዘንተ ነገረ ወእቤለከ ሠላሰ አህጉረ ፍልጥ ለከ ።,"Wherefore I command thee, saying, Thou shalt separate three cities for thee." +አምላክህን እግዚአብሔርን ትወድድ ዘንድ፥ ሁልጊዜም በመንገዱ ትሄድ ዘንድ፥ ዛሬ የማዝዝህን ይህችን ትእዛዝ ሁሉ,ወለእመ አርኀበ ለከ እግዚአብሔር ደወለከ በከመ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊከ ወወ���በከ እግዚአብሔር ኵሎ ምድረ እንተ ይቤ እግዚአብሔር እሁቦሙ ለአበዊከ ፤,"And if the LORD thy God enlarge thy coast, as he hath sworn unto thy fathers, and give thee all the land which he promised to give unto thy fathers;" +ሰው ግን ባልንጀራውን ቢጠላ፥ ቢሸምቅበትም፥ ተነሥቶም እስኪሞት ድረስ ቢመታው፥ ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ቢሸሽ፥,ለእመ ሰማዕከ ከመ ትግበር ኵሎ ዘንተ ትእዛዘ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ከመ ታፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወከመ ትሑር በኵሉ ፍናዊሁ በኵሉ መዋዕል ወትዌስክ ለከ ዓዲ ሠላሰ አህጉረ ላዕለ እልክቱ ሠላስ ።,"If thou shalt keep all these commandments to do them, which I command thee this day, to love the LORD thy God, and to walk ever in his ways; then shalt thou add three cities more for thee, beside these three:" +የከተማው ሽማግሌዎች ይልካሉ፥ ከተማጠነበትም ከተማ ይነጥቁታል፥ እንዲሞትም በደም ተበቃዩ እጅ አሳልፈው ይሰጡታል።,ወኢይትከዐው ደም ንጹሕ ውስተ ምድርከ እንተ ወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ መክፈልተከ ወኢየሀሉ ውስቴትከ ቀታሌ ነፍስ ።,"That innocent blood be not shed in thy land, which the LORD thy God giveth thee for an inheritance, and so blood be upon thee." +ዓይንህ አትራራለት፤ ነገር ግን መልካም ይሆንልህ ዘንድ ንጹሑን ደም ከእስራኤል ታስወግዳለህ።,ወለእመሰቦ ብእሲ ዘይጸልኦ ለካልኡ ወይፀንሖ ወእምዝ ተንሥአ ላዕሌሁ ወቀተሎ ነፍሶ ወሞተ ወሰከየ ውስተ አሐቲ እምነ እላንቱ አህጉር ፤,"But if any man hate his neighbour, and lie in wait for him, and rise up against him, and smite him mortally that he die, and fleeth into one of these cities:" +አምላክህ እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ በሚሰጥህ ምድር በምትወርሳት ርስትህ የቀደሙ ሰዎች የተከሉትን የባልንጀራህን የድንበር ምልክት አትንቀል።,ወይልእኩ ሊቃናተ ሀገሩ ወያመጽእዎ እምህየ ወይሜጥውዎ ኪያሁ ለአበ ደም ወይቀትሎ ።,"Then the elders of his city shall send and fetch him thence, and deliver him into the hand of the avenger of blood, that he may die." +ስለ በደል ሁሉ፥ ክፉ በማድረግም ስለ ሠራት ኃጢአት ሁሉ በማንም ላይ አንድ ምስክር አይቁም፤ በሁለት ምስክሮች ወይም በሦስት ምስክሮች አፍ ነገር ሁሉ ይጸናል።,ወዐይንከ ኢትምሐኮ ወታነጽሕ ደመ ንጹሐ እምነ እስራኤል ወትከውን ሠናይት ላዕሌከ ።,"Thine eye shall not pity him, but thou shalt put away the guilt of innocent blood from Israel, that it may go well with thee." +በዓመፃ ይከስሰው ዘንድ በሰው ላይ ሐሰተኛ ምስክር ቢቆም፥,ወኢትትኃሠሥ ደወለ ቢጽከ ዘሠርዑ አበዊከ በውስተ ርስትከ ዘተወረስከ ምድረ እንተ ወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ መክፈልተከ ።,"Thou shalt not remove thy neighbour's landmark, which they of old time have set in thine inheritance, which thou shalt inherit in the land that the LORD thy God giveth thee to possess it." +ሁለቱ ጠበኞች በእግዚአብሔር ፊት በካህናቱና በዚያ ዘመን በሚፈርዱ ፈራጆች ፊት ይቆማሉ፤,ወኢይከውን አሐዱ ሰማዕት ከመ ይኩን ስምዐ ላዕለ ሰብእ በኵሉ ጌጋይ ወበኵሉ አበሳ ዘአበሱ ፤ በአፈ ክልኤቱ ሰማዕት ወበአፈ ሠለስቱ ሰማዕት የኀልቅ ኵሉ ነገር ።,"One witness shall not rise up against a man for any iniquity, or for any sin, in any sin that he sinneth: at the mouth of two witnesses, or at the mouth of three witnesses, shall the matter be established." +ፈራጆቹም አጥብቀው ይመረምራሉ፤ ያም ምስክር ሐሰተኛ ምስክር ሆኖ በወንድሙ ላይ በሐሰት ተናግሮ ቢገኝ፥,ወለእመ አምጽኡ ሎቱ ለሰብእ ሰማዕተ በዐመፃ ወነበበ ላዕሌሁ ሐሰተ ፤,If a false witness rise up against any man to testify against him that which is wrong; +በወንድሙ ላይ ያደርገው ዘንድ ያሰበውን በእርሱ ላይ ትመልሱበታላችሁ፤ እንዲሁም ከአንተ መካከል ክፋቱን ታስወግዳለህ።,ወይቀውሙ እልክቱ ክልኤቱ ዕደው እለ ይትኃሠሡ ቅድመ እግዚአብሔር ወቅድመ ካህናት ወቅድመ መኳንንት እለ ሀለዉ በእማንቱ መዋዕል ፤,"Then both the men, between whom the controversy is, shall stand before the LORD, before the priests and the judges, which shall be in those days;" +የቀሩትም ሰምተው ይፈራሉ፥ እንደዚህ ያለውንም ክፋት ከመካከልህ ከእንግዲህ ወዲህ ደግሞ አያደርጉም።,ወየሐትቱ መኳንንት ወይጤይቁ ወእልክቱኒ ክልኤቱ ሰማዕት ወለዝክቱኒ አሐዱ ዐማፂ ዘኮነ ስምዐ በሐሰት ወቆመ ላዕለ ካልኡ ፤,"And the judges shall make diligent inquisition: and, behold, if the witness be a false witness, and hath testified falsely against his brother;" +ዓይንህም አትራራለት፤ ነፍስ በነፍስ፥ ዓይን በዓይን፥ ጥርስ በጥርስ፥ እጅ በእጅ፥ እግር በእግር፥ ይመለሳል።,ይግበርዎ ዘከመ ፈቀደ ይግበር እኪተ ላዕለ ካልኡ ወታሴስሉ እኩየ እምኔክሙ ።,"Then shall ye do unto him, as he had thought to have done unto his brother: so shalt thou put the evil away from among you." +ለሌዋውያን ካህናት፥ ለሌዊም ነገድ ሁሉ ከእስራኤል ጋር ድርሻና ርስት አይሆንላቸውም፤ በእሳት ለእግዚአብሔር የሚቀርበውን መሥዋዕቱንና ርስቱን ይበላሉ።,ወአልቦሙ መክፈልተ ካህናት ወሌዋውያን ወኵሉ ሕዝበ ሌዊ ምስለ እስራኤል ፤ መባኡ ለእግዚአብሔር ክፍሎሙ ወኪያሁ ይሴሰዩ ።,"The priests the Levites, and all the tribe of Levi, shall have no part nor inheritance with Israel: they shall eat the offerings of the LORD made by fire, and his inheritance." +በወንድሞቻቸውም መካከል ርስት አይሆንላቸውም፤ እርሱ እንደተናገራቸው ርስታቸው እግዚአብሔር ነው።,ወክፍለ ባሕቱ አልቦሙ በውስተ አኀዊሆሙ እስመ እግዚአብሔር ውእቱ ክፍሉ በከመ ይቤሎ ።,"Therefore shall they have no inheritance among their brethren: the LORD is their inheritance, as he hath said unto them." +በሬ ወይም በግ ለመሥዋዕት ከሚያቀርቡት ሕዝብ የካህናቱ ወግ ይህ ይሆናል፤ ወርቹንና ሁለቱን ጉንጮቹን ጨጓራውንም ለካህኑ ይሰጣሉ።,ወዝንቱ ውእቱ ሕጎሙ ለካህናት ዘእምኀበ ሕዝብ እለ ይጠብኁ ጥብኀ እመኒ ላህመ ወእመኒ በግዐ ዘይሁብዎ ለካህን መዝራዕተ ወሕልቀ ወቈስጤ ።,"And this shall be the priest's due from the people, from them that offer a sacrifice, whether it be ox or sheep; and they shall give unto the priest the shoulder, and the two cheeks, and the maw." +የእህልህን የወይን ጠጅህን የዘይትህንም በኵራት፥ አስቀድሞም የተሸለተውን የበግህን ጠጕር ለእርሱ ትሰጣለህ።,ወቀዳሜ እክልከ ወቀዳሜ ወይንከ ወቀዳሜ ቅብእከ ወእምነ ዘቀረፅከ አባግዒከ ትሁቦ ።,"The firstfruit also of thy corn, of thy wine, and of thine oil, and the first of the fleece of thy sheep, shalt thou give him." +እርሱ ከልጆቹ ጋር ተነሥቶ በእግዚአብሔር ስም ለዘላለም ያገለግል ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ከነገዶችህ ሁሉ ስለ መረጠው ነው።,እስመ ኀርዮ እግዚአብሔር አምላክነ እምውስተ ኵሉ ሕዘቢከ ከመ ይቁም ቅድሜሁ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወይትለአኮ ወይባርክ በስመ ዚአሁ ውእቱ ወደቂቁ በኵሉ መዋዕል ።,"For the LORD thy God hath chosen him out of all thy tribes, to stand to minister in the name of the LORD, him and his sons for ever." +አንድ ሌዋዊ ሰው ከሚቀመጥባቸው በእስራኤል ሁሉ ዘንድ ካሉት ከአገር ደጆች ከአንዲቱ ቢወጣ፥ በፍጹም ፈቃድም እግዚአብሔር ወደ መረጠው ስፍራ ቢመጣ፥,ወለእመ መጽአ ሌዋዊ እምውስተ አህጉሪክሙ ዘእምነ ኵሉ ደቂቀ እስራኤል ዘኀበ ይነብር ውእቱ እስመ ፈተወ በነፍሱ ከመ ይትለአክ በውእቱ መካን ኀበ ኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ፤,"And if a Levite come from any of thy gates out of all Israel, where he sojourned, and come with all the desire of his mind unto the place which the LORD shall choose;" +በእግዚአብሔር ፊት እንደሚቆሙት እንደ ወንድሞቹ እንደ ሌዋውያን ሁሉ በአምላኩ በእግዚአብሔር ስም ያገለግላል።,ወይትቀነይ ለስመ እግዚአብሔር አምላኩ ከመ ኵሉ አኀዊሁ ሌዋውያን እለ ይቀውሙ ህየ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"Then he shall minister in the name of the LORD his God, as all his brethren the Levites do, which stand there before the LORD." +ከተሸጠው ከአባቶቹ ከብት ዋጋ ሌላ እንደ ባልንጀሮቹ ከመብል ድርሻውን ይወስዳል።,ይትከፈል መክፈልቶ ወይሴሰይ ዘእንበለ ዘበ ��መቱ ዘበ ሀገሩ ።,"They shall have like portions to eat, beside that which cometh of the sale of his patrimony." +አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኵሰት ታደርግ ዘንድ አትማር።,ወለእመ ቦእከ ውስተ ምድር እንተ ይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ ኢትትመሀር ገቢረ ከመ ርኵሶሙ ለውእቶሙ አሕዛብ ።,"When thou art come into the land which the LORD thy God giveth thee, thou shalt not learn to do after the abominations of those nations." +ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፥ ምዋርተኛም፥ ሞራ ገላጭም፥,ወኢይትረከብ በውስቴትክሙ ዘይሠውዕ ወልዶ አው ወለቶ በእሳት ወዘያስተቀስም መቅሰመ ወዘያስተሰግል ወዘይጤየር ፤,"There shall not be found among you any one that maketh his son or his daughter to pass through the fire, or that useth divination, or an observer of times, or an enchanter, or a witch," +አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ።,ወዘሥራይ ወዘሐርስ ወዘበፃውዕ ወዘያነቅህ ምውተ ወዘያስተሰግል በዖፍ ።,"Or a charmer, or a consulter with familiar spirits, or a wizard, or a necromancer." +ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው፤ ስለዚህም ርኵሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል።,እስመ ርኩስ ውእቱ ኵሉ ዘይገብሮ ለዝንቱ በኀበ እግዚአብሔር እስመ በበይነ ዝንቱ ርኵሶሙ ያጠፍኦሙ እግዚአብሔር እምኔከ ።,For all that do these things are an abomination unto the LORD: and because of these abominations the LORD thy God doth drive them out from before thee. +አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን።,ወኩን ፍጹመ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ።,Thou shalt be perfect with the LORD thy God. +የምትወርሳቸው እነዚህ አሕዛብ ሞራ ገላጮችንና ምዋርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን እንዲሁ ታደርግ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ከልክሎሃል።,እስመ እልክቱ አሕዛብ እለ አንተ ትትወረሶሙ እሙንቱ ያስተሰግሉ ወያጸምኡ መቅሰመ ወለከሰ አኮ ከማሁ ።,"For these nations, which thou shalt possess, hearkened unto observers of times, and unto diviners: but as for thee, the LORD thy God hath not suffered thee so to do." +አምላክህን እግዚአብሔርን በኮሬብ ስብሰባ ተደርጎ በነበረበት ቀን። እንዳልሞት የአምላኬን የእግዚአብሔርን ድምፅ ደግሞ አልስማ፥ ይህችን ታላቅ እሳት ደግሞ አልይ ብለህ እንደ ለመንኸው ሁሉ፥ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ መካከል ከወንድሞችህ እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስነሣልሃል፤ እርሱንም ታደምጣለህ።,ነቢየ ወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ እምውስተ አኀዊከ ዘከማየ ወያነሥእ ለከ እግዚአብሔር አምላክከ ወሎቱ ስምዕዎ በኵሉ ።,"The LORD thy God will raise up unto thee a Prophet from the midst of thee, of thy brethren, like unto me; unto him ye shall hearken;" +እግዚአብሔርም አለኝ። የተናገሩት መልካም ነው፤,ወኵሉ ዘሰአልካሁ ለእግዚአብሔር አምላክከ በኮሬብ አመ ዕለተ ተጋባእክሙ ወትቤሉ ኢንድግም እንከ ሰሚዖተ ቃሎ ለእግዚአብሔር አምላክነ ወዛቲኒ እሳት ዐባይ ኢንርአያ እንከ ከመ ኢንሙት ።,"According to all that thou desiredst of the LORD thy God in Horeb in the day of the assembly, saying, Let me not hear again the voice of the LORD my God, neither let me see this great fire any more, that I die not." +ከወንድሞቻቸው መካከል እንደ አንተ ያለ ነቢይ አስነሣላቸዋለሁ፤ ቃሌንም በአፉ አደርጋለሁ፥ ያዘዝሁትንም ቃል ሁሉ ይነግራቸዋል፤,ወይቤለኒ እግዚአብሔር አማን ኵሉ ዘይቤሉ ።,"And the LORD said unto me, They have well spoken that which they have spoken." +በስሜም የሚናገረውን ቃሌን የማይሰማውን ሰው እኔ እበቀልለታለሁ።,ነቢየ ኣነሥእ ሎሙ እምውስተ አኀዊሆሙ ዘከማከ ወእሁብ ቃልየ ውስተ አፉሁ ወይነግሮሙ ዘከመ አዘዝክዎ ።,"I will raise them up a Prophet from among their brethren, like unto thee, and will put my words in his mouth; and he shall speak unto them all that I shall command him." +���ገር ግን ይናገር ዘንድ ያላዘዝሁትን በስሜ በድፍረት የሚናገር ወይም በሌላ አማልክት ስም የሚናገር ነቢይ፥ እርሱ ይገደል።,ወብእሲ ዘኢይሰምዖ ለውእቱ ነቢይ በኵሉ ዘነገረ በስመ ዚአየ አነ እትቤቀል እምኔሁ ።,"And it shall come to pass, that whosoever will not hearken unto my words which he shall speak in my name, I will require it of him." +በልብህም። እግዚአብሔር ያልተናገውን ቃል እናውቅ ዘንድ እንዴት ይቻለናል? ብትል፥,ወባሕቱ ነቢይ ዘይኤብስ ወይነብብ ቃለ በስምየ ዘኢአዘዝክዎ ይንብብ ወዘነበበሂ በስመ ባዕድ አማልክት ለይሙት ውእቱ ነቢይ ።,"But the prophet, which shall presume to speak a word in my name, which I have not commanded him to speak, or that shall speak in the name of other gods, even that prophet shall die." +ነቢዩ በእግዚአብሔር ስም በተናገረ ጊዜ የተናገረው ነገር ባይሆን ባይመጣም፥ ያ ነገር እግዚአብሔር ያልተናገረው ነው፤ ነቢዩ በድፍረቱ ተናግሮታል እርሱን አትፍራው።,ወለእመ ትብል በልብከ እፎ ኣአምር ቃለ ዘኢይቤ እግዚአብሔር ፤,"And if thou say in thine heart, How shall we know the word which the LORD hath not spoken?" +ሰው ሴትን ወስዶ ቢያገባ፥ የእፍረት ነገር ስላገኘባት በእርሱ ዘንድ ሞገስ ባታገኝ፥ የፍችዋን ጽሕፈት ጽፎ በእጅዋ ይስጣት፥ ከቤቱም ይስደዳት።,ወለእመቦ ዘነሥአ ብእሲተ ወነበረ ምስሌሃ ወእምዝ ለእመ ኢረከበት ሞገሰ በኀቤሁ እስመ ረከበ ዘኮነ ኀፍረተ ላዕሌሃ ይጽሐፍ ላቲ መጽሐፈ ኅድጋቲሃ ወይመጥዋ ውስተ እደዊሃ ወያወጽኣ እምነ ቤቱ ።,"When a man hath taken a wife, and married her, and it come to pass that she find no favour in his eyes, because he hath found some uncleanness in her: then let him write her a bill of divorcement, and give it in her hand, and send her out of his house." +ከቤቱም ከወጣች በኋላ ሌላ ወንድ ብታገባ፥,ወሖረት ወአውሰበት ካልአ ብእሴ ።,"And when she is departed out of his house, she may go and be another man's wife." +ሁለተኛውም ባል ቢጠላት፥ የፍችዋንም ጽሕፈት ጽፎ በእጅዋ ቢሰጣት፥ ከቤቱም ቢሰድዳት፥ ወይም ሚስት አድርጎ ያገባት ሁለተኛው ባልዋ ቢሞት፥,ወእምዝ ጸልኣ ውእቱኒ ብእሲ ደኃሪ ወጸሐፈ ላቲ መጽሐፈ ኅድጋቲሃ ወመጠዋ ውስተ እደዊሃ ወያወፅኣ እምነ ቤቱ ወለእመኒ ሞተ ውእቱ ብእሲ ደኃሪ ዘነሥአ ሎቱ ትኩኖ ብእሲተ ፤,"And if the latter husband hate her, and write her a bill of divorcement, and giveth it in her hand, and sendeth her out of his house; or if the latter husband die, which took her to be his wife;" +የሰደዳት የቀድሞ ባልዋ ከረከሰች በኋላ ደግሞ ያገባት ዘንድ አይገባውም፤ ያ በእግዚአብሔር የተጠላ ነው፤ አምላክህም እግዚአብሔር ርስት አድርጎ የሰጠህን ምድር አታርክስ።,ኢይከውኖ ለዝክቱ ብእሲ ቀዳማዊ ዘአውፅኣ ከመ ይግባእ ላዕሌሃ ወይንሥኣ ሎቱ ትኩኖ ብእሲተ እምድኅረ ረኵሰት እስመ ርኩስ ውእቱ ዝንቱ ነገር በኀበ እግዚአብሔር አምላክከ ወኢታርኵሱ ምድረ እንተ ይሁበክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ መክፈልተክሙ ።,"Her former husband, which sent her away, may not take her again to be his wife, after that she is defiled; for that is abomination before the LORD: and thou shalt not cause the land to sin, which the LORD thy God giveth thee for an inheritance." +አዲስ ሚስትም ያገባ ሰው ወደ ጦርነት አይሂድ፥ ነገርም አይጫኑበት፤ ነገር ግን አንድ ዓመት በቤቱ በፈቃዱ ይቀመጥ፥ የወሰዳትንም ሚስቱን ደስ ያሰኛት።,ወለእመቦ ዘነሥአ ብእሲተ ኢይወፅእ ፀብአ ወአልቦ ምንተኒ ዘያቀትውዎ ድኁን ውእቱ ውስተ ቤቱ አሐተ ዓመተ ከመ ይትፈሣሕ ምስለ ብእሲቱ እንተ አውሰበ ።,"When a man hath taken a new wife, he shall not go out to war, neither shall he be charged with any business: but he shall be free at home one year, and shall cheer up his wife which he hath taken." +የሰውን ነፍስ እንደ መውሰድ ነውና ወፍጮ ወይም መጅ ስለ መያዣ ማንም አይውሰድ።,ወኢትትአኀዘ ማሕረፀ ወኢመድሔ ማሕረፅ እስመ መብዐለ ነፍስ ውእቱ ወኢይትአኀዝዎ ።,No man shall take the nether or the upper millstone to pledge: for he taketh a man's life to pledge. +ማንም ሰው ከእስራኤል ልጆች ከወንድሞቹ አንዱን ሰርቆ እንደ ባሪያ ሲያደርግበት ወይም ሲሸጠው ቢገኝ፥ ያ ሌባ ይሙት፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።,ወለእመቦ ዘተረክበ ብእሲ ዘሰረቀ ነፍሰ እምውስተ አኀዊሁ እምነ ደቂቀ እስራኤል ወተአገሎ ወሤጦ ለይቅትልዎ ለውእቱ ሰራቂ ወታሴስሉ እኩየ እምውስቴትክሙ ።,"If a man be found stealing any of his brethren of the children of Israel, and maketh merchandise of him, or selleth him; then that thief shall die; and thou shalt put evil away from among you." +በለምጽ ደዌ ሌዋውያን ካህናት ያስተማሩህን ሁሉ ፈጽመህ እንድትጠብቅ እንድታደርግም ተጠንቀቅ፤ እኔ ያዘዝኋቸውን እንዲሁ ታደርግ ዘንድ ጠብቅ።,ወዑቅ ርእሰከ በእንተ ትእምርተ ለምጽ ተዓቀብ ጥቀ ከመ ትግበር ኵሎ ሕገ ዘይቤሉክሙ ካህናት ወሌዋውያን በከመ አዘዝኩክሙ ተዓቀቡ ዘትገብሩ ።,"Take heed in the plague of leprosy, that thou observe diligently, and do according to all that the priests the Levites shall teach you: as I commanded them, so ye shall observe to do." +አምላክህ እግዚአብሔር ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ በመንገድ ሳላችሁ በማርያም ላይ ያደረገውን አስብ።,ወተዘከር ኵሎ ዘገብረ እግዚአብሔር አምላክከ ላዕለ ማርያ በፍኖት ወፂአክሙ እምነ ግብጽ ።,"Remember what the LORD thy God did unto Miriam by the way, after that ye were come forth out of Egypt." +ለባልንጀራህ ባበደርኸው ጊዜ መያዣውን ልትወስድ ወደ ቤቱ አትግባ።,ወለእመቦ ዘይፈድየከ ካልእከ ዕደ ዘኮነ ኢትበውእ ውስተ ቤቱ ከመ ትትአኀዝ አኅዘከ ።,"When thou dost lend thy brother any thing, thou shalt not go into his house to fetch his pledge." +አንተ በውጭ ቁም ያበደርኸውም ሰው መያዣውን ያውጣልህ።,አፍአ ትቀውም ወብእሴ ዕዳከ ዝክቱ ዘይፈድየከ ለሊሁ ያወፅእ አኅዘከ አፍአ ኀቤከ ።,"Thou shalt stand abroad, and the man to whom thou dost lend shall bring out the pledge abroad unto thee." +ያም ሰው ድሃ ቢሆን መያዣውን በአንተ ዘንድ አታሳድር።,ወለእመ ብእሲ ነዳይ ውእቱ ኢታበይት አኅዞ ኀቤከ ።,"And if the man be poor, thou shalt not sleep with his pledge:" +ለብሶት እንዲተኛ እንዲባርክህም ፀሐይ ሳይገባ መያዣውን ፈጽመህ መልስለት፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ፊት ጽድቅ ይሆንልሃል,ታገብእ ሎት አኅዞ ዐሪቦ ፀሐይ ወይበይት በልብሱ ወትትባረክ ወይከውነከ ምጽዋተ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"In any case thou shalt deliver him the pledge again when the sun goeth down, that he may sleep in his own raiment, and bless thee: and it shall be righteousness unto thee before the LORD thy God." +ድሀና ችግረኛ የሆነውን ምንደኛ፥ ከወንድሞችህ ወይም በምድርህ በአገርህ ደጅ ውስጥ ከሚቀመጡት መጻተኞች ቢሆን፥ አታስጨንቀው።,ወኢተዐምፆ ዐስቦ ለዐሳብከ ለነዳይ ዘኅጡእ ውእቱ እምውስተ አኀዊከ አው እምውስተ ግዩራን እለ ውስተ ሀገርከ ።,"Thou shalt not oppress an hired servant that is poor and needy, whether he be of thy brethren, or of thy strangers that are in thy land within thy gates:" +ድሀ ነውና፥ ነፍሱም ጠንክራ ትፈልገዋለችና ወደ እግዚአብሔር እንዳይጮኽብህ ኃጢአትም እንዳይሆንብህ ደመወዙን ፀሐይ ሳይገባ በቀኑ ስጠው።,እንተ ጸብሐት ትሁቦ ዐስቦ ወኢታዐርብ ፀሐየ ላዕሌሁ እስመ ነዳይ ውእቱ ወውእቱ ተስፋሁ ወአይግዕር ላዕሌከ ኀበ እግዚአብሔር ወኢይኩንከ ኀጢአተ ።,"At his day thou shalt give him his hire, neither shall the sun go down upon it; for he is poor, and setteth his heart upon it: lest he cry against thee unto the LORD, and it be sin unto thee." +አባቶች ስለ ልጆች አይገደሉ፥ ልጆችም ስለ አባቶች አይገደሉ፤ ነገር ግን ሁሉ እያንዳንዱ በኃጢአቱ ይገደል።,ወኢይመውቱ ወላድያን በበይነ ውሉዶሙ ወኢይመውቱ ውሉድ በበይነ ወላድያኒሆሙ አሐዱ አሐዱ በጌጋዩ ይመውት ።,"The fathers shall not be put to death for the children, neither shall the children be put to death for the fathers: every man shall be put to death for his own sin." +የመጻተኛውንና የድሀ አደጉን ��ርድ አታጣምምባቸው፤ የመበለቲቱን ልብስ ለመያዣ አትውሰድባት።,ወኢትሚጥ ፍትሐ ግዩር ወዘእጓለ ማውታ ወዘእቤር ።,"Thou shalt not pervert the judgment of the stranger, nor of the fatherless; nor take a widow's raiment to pledge:" +አንተም በግብፅ ባሪያ እንደ ነበርህ፥ አምላክህም እግዚአብሔር ከዚያ እንዳዳነህ አስብ፤ ስለዚህ ይህን ነገር ታደርግ ዘንድ አዝዤሃለሁ።,ወተዘከር ከመ ገብር አንተ በምድረ ግብጽ ወቤዘወከ እግዚአብሔር አምላክከ እምህየ ወበበይነ ዝንቱ እኤዝዘከ አነ ትግበር ዘንተ ነገረ ።,"But thou shalt remember that thou wast a bondman in Egypt, and the LORD thy God redeemed thee thence: therefore I command thee to do this thing." +የእርሻህን መከር ባጨድህ ጊዜ ነዶም ረስተህ በእርሻህ ብታስቀር፥ ትወስደው ዘንድ አትመለስ፤ አምላክህ እግዚአብሔር በእጅህ ሥራ ሁሉ እንዲባርክህ፥ ለመጻተኛና ለድሃ አደግ ለመበለትም ተወው።,ወለእመ አኬድከ እክለ ገራህትከ ወረሳዕከ አሐተ ክልስስተ ውስተ ገራህትከ ኢትግባእ ከመ ትንሥኣ ለግዩር ወለእጓለ ማውታ ወለእቤር ይኩን ከመ ይባርከ እግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ተግባረ እደዊከ ።,"When thou cuttest down thine harvest in thy field, and hast forgot a sheaf in the field, thou shalt not go again to fetch it: it shall be for the stranger, for the fatherless, and for the widow: that the LORD thy God may bless thee in all the work of thine hands." +የወይራህን ፍሬ ባረገፍህ ጊዜ ከቅርንጫፎቹ ላይ ማርገፉን ለማጣራት አትመለስ፤ ለመጻተኛና ለድሀ አደግ ለመበለትም ይሁን።,ወለእመኒ ቀሠምከ ዐጸደ ወይንከ ኢትድግም ተመይጦ ድኅሬከ ከመ ታስተናጽሕ ቀሢመ ፤ ለግዩር ወለእጓለ ማውታ ወለእቤር ይኩን ወተዘከር ከመ ገብር አንተ በምድረ ግብጽ ወበበይነ ዝንቱ እኤዝዘከ አነ ትግበር ዘንተ ነገረ ።,"When thou beatest thine olive tree, thou shalt not go over the boughs again: it shall be for the stranger, for the fatherless, and for the widow." +የወይንህን ፍሬ በቈረጥህ ጊዜ ቃርሚያውን አትልቀመው፤ ለመጻተኛና ለድሀ አደግ ለመበለትም ይሁን።,ወለእመኒ ቀሠምከ ዘይተከ ኢትድግም ተመይጦ ድኅሬከ ከመ ታስተናጽሕ ቀሢመ ፤ ለግዩር ወለእጓለ ማውታ ወለእቤር ይኩን ።,"When thou gatherest the grapes of thy vineyard, thou shalt not glean it afterward: it shall be for the stranger, for the fatherless, and for the widow." +አንተም በግብፅ አገር ባሪያ እንደ ነበርህ አስብ፤ ስለዚህ ይህን ታደርግ ዘንድ አዝዤሃለሁ።,ወተዘከር ከመ ግዩር አንተ በምድረ ግብጽ ወበበይነ ዝንቱ እኤዝዘከ አነ ትግበር ዘንተ ነገረ ።,And thou shalt remember that thou wast a bondman in the land of Egypt: therefore I command thee to do this thing. +እንዲህም ይሆናል፤ እኔ በፊትህ ያኖርሁት ይህ ነገር ሁሉ፥ በረከቱና መርገሙ፥ በወረደብህ ጊዜ፥ አምላክህም እግዚአብሔር በሚበትንህ በአሕዛብ ሁሉ መካከል ሆነህ በልብህ ባሰብኸው ጊዜ፥,ወአመ መጽአ ላዕሌከ ኵሉ ዝንቱ ነገር በረከቱሂ ወመርገሙሂ ዘአቀምኩ ቅድሜከ ተዘከሮ በልብከ በውስተ ኵሉ አሕዛብ ኀበ ዘረወከ እግዚአብሔር ህየ ።,"And it shall come to pass, when all these things are come upon thee, the blessing and the curse, which I have set before thee, and thou shalt call them to mind among all the nations, whither the LORD thy God hath driven thee," +ወደ አምላክህም ወደ እግዚአብሔር ተመልሰህ እኔ ዛሬ እንደማዝዝህ ሁሉ አንተና ልጆችህ በፍጹም ልብና በፍጹም ነፍስ ለቃሉ በታዘዝህ ጊዜ፥,ወተመየጥ ኀበ እግዚአብሔር አምላክከ ወስማዕ ቃሎ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም በኵሉ ልብከ ወበኵሉ ነፍስከ ።,"And shalt return unto the LORD thy God, and shalt obey his voice according to all that I command thee this day, thou and thy children, with all thine heart, and with all thy soul;" +አምላክህ እግዚአብሔር ምርኮህን ይመልሳል ይራራልህማል፤ አምላክህም እግዚአብሔር አንተን ከበተነበት ከአሕዛብ ሁሉ መካከል መልሶ ይሰበስብሃል።,ወየኀድግ ለከ እግዚአብሔር ኵሎ ኀጣውኢከ ወይሣሀለከ ወካዕበ ያስተ��ብአከ እግዚአብሔር እምነ ኵሉ አሕዛብ እለ ውስቴቶሙ ዘረወከ ህየ ።,"That then the LORD thy God will turn thy captivity, and have compassion upon thee, and will return and gather thee from all the nations, whither the LORD thy God hath scattered thee." +ሰዎችህም እስከ ሰማይ ዳርቻ ድረስ ፈልሰው እንደ ሆነ አምላክህ እግዚአብሔር ከዚያ ይሰበስብሃል፥ ከዚያም ያመጣሃል።,ወለእመኒ ውስተ አጽናፈ ሰማይ ዘረወከ ያስተጋብአከ እምህየ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"If any of thine be driven out unto the outmost parts of heaven, from thence will the LORD thy God gather thee, and from thence will he fetch thee:" +አባቶችህም ወደ ወረሱአት ምድር አምላክህ እግዚአብሔር ያጋባሃል፥ ትወርሳትማለህ፤ መልካምም ያደርግልሃል፥ ከአባቶችህም ይልቅ ያበዛሃል።,ወይወስደከ እግዚአብሔር አምላክከ ውስተ ይእቲ ምድር እንተ ተወረሱ አበዊከ ከመ ትትወረሳ ወይገብር ሠናይተ ላዕሌከ ወያበዝኀከ ወይሬስየከ ፈድፋደ እምነ አበዊከ ።,"And the LORD thy God will bring thee into the land which thy fathers possessed, and thou shalt possess it; and he will do thee good, and multiply thee above thy fathers." +በሕይወትም እንድትኖር፥ አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ እንድትወድድ አምላክህ እግዚአብሔር ልብህን የዘርህንም ልብ ይገርዛል።,ወያሴስሎ እግዚአብሔር ለዝክቱ ልብከ ወልቦሙ ለዘርእከ ከመ ታፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ልብከ ወበኵሉ ነፍስከ ከመ ትሕየው አንተ ወዘርእከ ።,"And the LORD thy God will circumcise thine heart, and the heart of thy seed, to love the LORD thy God with all thine heart, and with all thy soul, that thou mayest live." +አምላክህም እግዚአብሔር ይህችን መርገም ሁሉ በጠላቶችህና በሚጠሉህ በሚያሳድዱህም ላይ ያመጣታል።,ወያገብኦ እግዚአብሔር አምላክከ ለዝንቱ መርገም ላዕለ ፀርከ ወላዕለ እለ ይፀልኡከ ወላዕለ እለ ሰደዱከ ።,"And the LORD thy God will put all these curses upon thine enemies, and on them that hate thee, which persecuted thee." +አንተም ተመልሰህ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ቃል ትሰማለህ፥ ዛሬም እኔ የማዝዝህን ትእዛዙን ሁሉ ታደርጋለህ።,ወአንተሰ ተመየጥ ወስማዕ ቃለ እግዚአብሔር አምላክከ ወግበር ኵሎ ትእዛዞ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ።,"And thou shalt return and obey the voice of the LORD, and do all his commandments which I command thee this day." +የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ቃል ብትሰማ፥ በዚህም ሕግ መጽሐፍ የተጻፉትን ትእዛዙንና ሥርዓቱን ብትጠብቅ፥ በፍጹምም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ብትመለስ፥ እግዚአብሔር በአባቶችህ ደስ እንዳለው በመልካሙ ነገር ሁሉ እንደ ገና በአንተ ደስ ይለዋልና አምላክህ እግዚአብሔር በእጅህ ሥራ ሁሉ በሆድህም ፍሬ በከብትህም ፍሬ በእርሻህም ፍሬ እጅግ ይባርክሃል።,ወብዙኀ ያጸንዐከ እግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ተግባረ እደዊከ ወበውሉደ ከርሥከ ወበዘርአ ምድርከ ወበአስተዋልዶ እንስሳከ እስመ ይትመየጥ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ይትፈሣሕ ላዕሌከ በሠናይት በከመ ተፈሥሐ በአበዊከ ።,"And the LORD thy God will make thee plenteous in every work of thine hand, in the fruit of thy body, and in the fruit of thy cattle, and in the fruit of thy land, for good: for the LORD will again rejoice over thee for good, as he rejoiced over thy fathers:" +እኔ ዛሬ የማዝዝህ ይህች ትእዛዝ ከባድ አይደለችም፥ ከአንተም የራቀች አይደለችም።,እስመ ሰማዕከ ቃለ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ትዕቀብ ወከመ ትግበር ኵሎ ትእዛዞ ወኵሎ ኵነኔሁ ወፍትሖ ዘጽሑፍ ውስተ ዝንቱ መጽሐፈ ሕግ ለእመ ገባእከ ኀበ እግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ልብከ ወበኵሉ ነፍስከ ።,"If thou shalt hearken unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which are written in this book of the law, and if thou turn unto the LORD thy God with all thine heart, and with all thy soul." +ሰምተን እናደርጋት ዘንድ ስለ እኛ ወደ ሰማይ ወጥቶ እርስዋን የሚያመጣልን ማን ነው? እንዳትል በሰማይ አይደለችም።,እስመ ዛቲ ትእዛዝ እንተ አነ እኤዝዘከ ዮም ኢኮነት ክብድተ ወኢኮነት ርሕቅተ እምኔከ ።,"For this commandment which I command thee this day, it is not hidden from thee, neither is it far off." +ሰምተን እናደርጋት ዘንድ ስለ እኛ ባሕሩን ተሻግሮ እርስዋን የሚያመጣልን ማን ነው? እንዳትል ከባሕሩ ማዶ አይደለችም።,ወኢኮነት ውስተ ሰማይ ወትብል መኑ የዐርግ ለነ ውስተ ሰማይ ወያመጽኣ ለነ ወንስምዓ ወንግበራ ።,"It is not in heaven, that thou shouldest say, Who shall go up for us to heaven, and bring it unto us, that we may hear it, and do it?" +ነገር ግን ታደርገው ዘንድ ቃሉ በአፍህና በልብህ ውስጥ ለአንተ እጅግ ቅርብ ነው።,ወኢኮነት ማዕዶተ ባሕር ወትብል መኑ እምዐደወ ለነ ማዕዶተ ባሕር ወያምጽኣ ለነ ወያስምዐናሃ ወንግበራ ።,"Neither is it beyond the sea, that thou shouldest say, Who shall go over the sea for us, and bring it unto us, that we may hear it, and do it?" +ተመልከት፤ ዛሬ በፊትህ ሕይወትንና መልካምነትን፥ ሞትንና ክፋትን አኑሬአለሁ።,እስመ ናሁ ቅርብት ይእቲ ለከ ጥቀ ቃል ውስተ አፉከኒ ወውስተ ልብከኒ ወውስተ እደዊከኒ ከመ ትግበራ ።,"But the word is very nigh unto thee, in thy mouth, and in thy heart, that thou mayest do it." +በሕይወትም እንድትኖር እንድትባዛም፥ አምላክህም እግዚአብሔር ልትወርሳት በምትገባባት ምድር እንዲባርክህ፥ አምላክህን እግዚአብሔርን ትወድድ ዘንድ፥ በመንገዱም ትሄድ ዘንድ ትእዛዙንና ሥርዓቱን ፍርዱንም ትጠብቅ ዘንድ ዛሬ እኔ አዝዝሃለሁ።,ወናሁ ሤምኩ ቅድመ ገጽከ ዮም ሕይወተ ወሞተ ፤ ሠናይተ ወእኪተ ።,"See, I have set before thee this day life and good, and death and evil;" +ልብህ ግን ቢስት አንተም ባትሰማ፥ ብትታለልም፥ ለሌሎችም አማልክት ብትሰግድ ብታመልካቸውም፥,ለእመ ሰማዕክሙ ቃለ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወትእዛዞ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘክሙ ዮም ከመ ታፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወትሑር በኵሉ ፍናዊሁ ወትዕቀብ ኵነኔሁ ወፍትሖ ወትትባዝኁ ወተሐይው ወይባርከከ እግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ምድር እንተ ውስቴታ ትበውእ ህየ ከመ ትትወረሳ ።,"In that I command thee this day to love the LORD thy God, to walk in his ways, and to keep his commandments and his statutes and his judgments, that thou mayest live and multiply: and the LORD thy God shall bless thee in the land whither thou goest to possess it." +ፈጽማችሁ እንድትጠፉ እኔ ዛሬ እነግራችኋለሁ፤ ዮርዳኖስን ተሻግረህ ትወርሳት ዘንድ በምትገባባት ምድር ዘመናችሁን አታስረዝሙም።,ወለእመሰ ተመይጠ ልብከ ወአበይከ ሰሚዐ ወስሕትከ ወሰገድከ ለባዕድ አማልክት ፤,"But if thine heart turn away, so that thou wilt not hear, but shalt be drawn away, and worship other gods, and serve them;" +በፊታችሁ ሕይወትንና ሞትን በረከትንና መርገምን እንዳስቀመጥሁ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን በአንተ ላይ አስመሰክራለሁ፤ እንግዲህ አንተና ዘርህ በሕይወት ትኖሩ ዘንድ ሕይወትን ምረጥ፤,ናሁ አይዳዕኩከ ዮም ከመ ጠፊአ ትጠፍእ ወኢይነውኅ መዋዕሊክሙ ውስተ ምድር እንተ ውስቴታ ተዐድዉ ዮርዳንስ ህየ ከመ ትትዋረስዋ ።,"I denounce unto you this day, that ye shall surely perish, and that ye shall not prolong your days upon the land, whither thou passest over Jordan to go to possess it." +እግዚአብሔርም ለአባቶችህ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም እንዲሰጣቸው በማለላቸው በምድሪቱ ትቀመጥ ዘንድ፥ እርሱ ሕይወትህ የዘመንህም ርዝመት ነውና አምላክህን እግዚአብሔርን ትወድደው ትጠባበቀውም ቃሉንም ትሰማ ዘንድ ምረጥ።,ናሁ ኣሰምዕ ለከ ዮም ሰማየ ወምድረ ከመ ሤምኩ ቅድሜከ ሕይወተ ወሞተ ወበረከተ ወመርገመ ወኅረያ ለከ ለሕይወት ከመ ትሕየው አንተ ወዘርእከ ።,"I call heaven and earth to record this day against you, that I have set before you life and death, blessing and cursing: therefore choose life, that both thou and thy seed may live:" +አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደሚሰጥ��� ምድር በገባህም ጊዜ፥ በወረስሃትም በኖርህባትም ጊዜ፥,ወለእመ ቦእከ ውስተ ምድር እንተ ይሁበከ እግዚአብሔር አምላክከ ትትወረሳ መክፈልተከ ወነበርከ ውስቴታ ፤,"And it shall be, when thou art come in unto the land which the LORD thy God giveth thee for an inheritance, and possessest it, and dwellest therein;" +አምላክህ እግዚአብሔር ከሚሰጥህ ምድር ከምትሰበስበው ፍሬ ሁሉ በኵራት ውሰድ በዕንቅብም አድርገው፥ አምላክህ እግዚአብሔር ስሙ ይጠራበት ዘንድ ወደ መረጠውም ስፍራ ይዘህ ሂድ።,ወትነሥእ እምነ ፍሬ ምድር እንተ ወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ ወትወዲ ውስተ ቀርጠሎን ወተሐውር ውስተ መካን ዘኀርየ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ይሰመይ ስሙ በህየ ።,"That thou shalt take of the first of all the fruit of the earth, which thou shalt bring of thy land that the LORD thy God giveth thee, and shalt put it in a basket, and shalt go unto the place which the LORD thy God shall choose to place his name there." +በዚያም ወራት ወደሚሆነው ካህን መጥተህ። እግዚአብሔር ይሰጠን ዘንድ ለአባቶቻችን ወደ ማለላቸው ምድር እንደ ገባሁ ዛሬ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት አስታውቃለሁ በለው።,ወትበውእ ኀበ ካህን ዘሀለወ በውእቶን መዋዕል ወትብሎ ኣየድዕ ዮም ለእግዚአብሔር አምላክየ እስመ በጻሕኩ ውስተ ምድር እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊነ ከመ የሀበናሃ ።,"And thou shalt go unto the priest that shall be in those days, and say unto him, I profess this day unto the LORD thy God, that I am come unto the country which the LORD sware unto our fathers for to give us." +ካህኑም ዕንቅቡን ከእጅህ ወስዶ በአምላክህ በእግዚአብሔር መሠውያ ፊት ያኑረው።,ወይነሥኦ ካህን ለውእቱ ሙዳየ ቀርጠሎን እምውስተ እደዊከ ወያነብሮ ውስተ ምሥዋዑ ለእግዚአብሔር አምላክከ ።,"And the priest shall take the basket out of thine hand, and set it down before the altar of the LORD thy God." +በአምላክህም በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ ብለህ ተናገር። አባቴ የተቅበዘበዘ ሶርያዊ ነበረ፤ በቍጥር ጥቂት ሳለ ወደ ግብፅ ወረደ በዚያም ተቀመጠ፤ ታላቅ የሆነ የበረታም ቍጥሩም የበዛ ሕዝብ ሆነ።,ወትብል ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ አቡየ ወፅአ እምነ ሶርያ ወወረደ ውስተ ግብጽ ወነበረ ህየ እንዘ ውሑዳን እሙንቱ ኍለቊሆሙ ወኮነ በህየ ሕዝበ ዐቢየ ወመልኡ ዐቢየ ወበዝኁ ።,"And thou shalt speak and say before the LORD thy God, A Syrian ready to perish was my father, and he went down into Egypt, and sojourned there with a few, and became there a nation, great, mighty, and populous:" +ግብፃውያንም ክፉ ነገር አደረጉብን፥ አስጨነቁንም፥ በላያችንም ጽኑ ከባድ ሥራን ጫኑብን፤,ወሣቀዩነ ግብጽ ወአሕመሙነ ወአግበሩነ ዕፁበ ግብረ ።,"And the Egyptians evil entreated us, and afflicted us, and laid upon us hard bondage:" +ወደ አባቶቻችንም አምላክ ወደ እግዚአብሔር ጮኽን፤ እግዚአብሔርም ድምፃችንን ሰማ፥ ጭንቀታችንንም ድካማችንንም ግፋችንንም አየ፤,ወጸራኅነ ኀበ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ ወሰምዐ እግዚአብሔር ቃለነ ወርእየ ሕማመነ ወሥራሐነ ወሥቃየነ ርእየ እግዚአብሔር ።,"And when we cried unto the LORD God of our fathers, the LORD heard our voice, and looked on our affliction, and our labour, and our oppression:" +እግዚአብሔርም በጸናች እጅና በተዘረጋ ክንድ፥ በታላቅም ድንጋጤ፥ በተአምራትም፥ በድንቅም ከግብፅ አወጣን፤,ወአውፅአነ እግዚአብሔር ለሊሁ እምነ ምድረ ግብጽ በእድ ጽንዕት ወበመዝራዕት ልዑል ወበዐቢይ ግርማ ወበዐቢይ ተአምር ወበመድምም ።,"And the LORD brought us forth out of Egypt with a mighty hand, and with an outstretched arm, and with great terribleness, and with signs, and with wonders:" +ወደዚህም ስፍራ አገባን፥ ወተትና ማር የምታፈስሰውንም ይህችን ምድር ሰጠን።,ወአብአነ ውስተ ዝንቱ መካን ወወሀበናሃ ለዛቲ ምድር ምድር እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዓረ ።,"And he hath brought us into this place, and hath given us this land, even a land that floweth with milk and honey." +አሁንም እነሆ፥ አቤቱ፥ አንተ የሰጠኸኝን የምድሪቱን ፍሬ በኵራት አቅርቤአለሁ። አንተም በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት አኑረው፥ በአምላክህም በእግዚአብሔር ፊት ስገድ።,ወይእዜኒ አምጻእኩ ቀዳሜ እክለ ምድርየ እንተ ወሀበኒ እግዚአብሔር ምድር እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዓረ ወትሰግድ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"And now, behold, I have brought the firstfruits of the land, which thou, O LORD, hast given me. And thou shalt set it before the LORD thy God, and worship before the LORD thy God:" +አንተም በመካከልህም ያለ ሌዋዊና መጻተኛ አምላክህ እግዚአብሔር ለአንተና ለቤትህ በሰጠው ቸርነት ሁሉ ደስ ይበላችሁ።,ወትትፌሣሕ በኵሉ በረከት ዘወሀበከ እግዚአብሔር አምላክከ አንተ ወቤትከ ወሌዋዊኒ ወግዩርኒ ዘኀቤከ ።,"And thou shalt rejoice in every good thing which the LORD thy God hath given unto thee, and unto thine house, thou, and the Levite, and the stranger that is among you." +አሥራት በምታወጣበት በሦስተኛው ዓመት የፍሬህን ሁሉ አሥራት አውጥተህ በፈጸምህ ጊዜ፥ በአገርህ ደጅ ውስጥ ይበሉ ዘንድ ይጠግቡም ዘንድ ለሌዋዊው ለመጻተኛውም ለድሀ አደጉም ለመበለቲቱም ስጣቸው።,ወእምከመ ፈጸምከ ዐሥሮተ ኵሉ ዐሥራት ዘእክለ ምድርከ በሣልስ ዓም እምዝ ዘአመ ዳግም ትዔሥር ትሁቦ ለሌዋዊ ወለግዩር ወለእጓለ ማውታ ወለእቤር ወይብልዕዎ በሀገርከ ወይጽገቡ ።,"When thou hast made an end of tithing all the tithes of thine increase the third year, which is the year of tithing, and hast given it unto the Levite, the stranger, the fatherless, and the widow, that they may eat within thy gates, and be filled;" +በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት እንዲህ በል። የተቀደሰውን ነገር ከቤቴ ወስጄ ለሌዋዊው ለመጻተኛውም ለድሀ አደጉም ለመበለቲቱም እንዳዘዝኸኝ ትእዛዝ ሁሉ ሰጥቼአለሁ፤ ትእዛዝህን ምንም አላፈረስሁም፥ አልረሳሁምም፤,ወትብል በቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ አንጻሕኩ ዘይቄድስ ለከ እምነ ቤትየ ወወሀብክዎ ለሌዋዊ ወለግዩር ወለእጓለ ማውታ ወለእቤር በከመ ኵሉ ትእዛዝከ ዘአዘዝከኒ ኢተዐደውኩ ትእዛዘከ ወኢረሳዕኩ ።,"Then thou shalt say before the LORD thy God, I have brought away the hallowed things out of mine house, and also have given them unto the Levite, and unto the stranger, to the fatherless, and to the widow, according to all thy commandments which thou hast commanded me: I have not transgressed thy commandments, neither have I forgotten them:" +በኀዘኔ ጊዜ እኔ ከእርሱ አልበላሁም፥ ለርኵስነቴም ከእርሱ አላወጣሁም፥ ከእርሱም አንዳች ለሞተ ሰው አልሰጠሁም፤ የአምላኬንም የእግዚአሔርን ቃል ሰምቼአለሁ፥ ያዘዝኸኝንም ሁሉ አድርጌአለሁ።,ወበሕማምየኒ ኢበላዕኩ እምኔሁ ወኢሦእኩ እምውስቴቱ ለርኩስ ወኢወደይኩ ውስተ በድን እምኔሁ ሰማዕኩ ቃለ እግዚአብሔር አምላኪየ ሰማዕኩ ዘአዘዘኒ ።,"I have not eaten thereof in my mourning, neither have I taken away ought thereof for any unclean use, nor given ought thereof for the dead: but I have hearkened to the voice of the LORD my God, and have done according to all that thou hast commanded me." +ከቅዱስ ማደሪያህ ከሰማይ ጐብኝ፥ ሕዝብህንም እስራኤልን ለአባቶቻችን እንደ ማልህላቸው የሰጠኸንንም ወተትና ማር የምታፈስሰውን አገር ባርክ።,ወነጽር እምነ ቤተ መቅደስከ እምነ ሰማይ ወባርክ ሕዝበከ እስራኤል ወምድረኒ እንተ ወሀብካሆሙ እንተ መሐልከ ለአበዊነ ከመ ተሀበነ ምድረ እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዓረ ።,"Look down from thy holy habitation, from heaven, and bless thy people Israel, and the land which thou hast given us, as thou swarest unto our fathers, a land that floweth with milk and honey." +አምላክህ እግዚአብሔር ይህን ሥርዓትና ፍርድ ታደርግ ዘንድ ዛሬ አዝዞሃል፤ አንተም በፍጹም ልብህና በፍጹም ነፍስህ ጠብቀው፥ አድርገውም።,በዛቲ ዕለት እግዚአብሔር አምላክከ አዘዘከ ከመ ትግበር ኵሎ ዘንተ ኵነኔ ወትዕቀብ ፍትሖ ወትግበሮ በኵሉ ልብከ ወበኵሉ ነፍስከ,"This day the LORD thy God hath commanded thee to do these statutes and judgments: thou shalt therefore keep and do them with all thine heart, and with all thy soul." +አንተ በመንገዱ ትሄድ ዘንድ፥ ሥርዓቱንና ትእዛዙን ፍርዱንም ትጠብቅ ዘንድ፥ ቃሉንም ትሰማ ዘንድ እግዚአብሔር እርሱ አምላክህ መሆኑን ዛሬ አስታውቀሃል።,ታምልኮ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወትሑር በፍናዊሁ ወትዕቀብ ፍትሖ ወኵነኔሁ ወትስማዕ ቃሎ ።,"Thou hast avouched the LORD this day to be thy God, and to walk in his ways, and to keep his statutes, and his commandments, and his judgments, and to hearken unto his voice:" +እግዚአብሔርም እንደ ሰጠህ ተስፋ ገንዘቡና ሕዝቡ መሆንህን፥ ትእዛዙንም ሁሉ ትጠብቅ ዘንድ፥,እስመ እግዚአብሔር ኀርየከ ዮም ትኩኖ ሕዝቦ ለርእሱ በከመ ይቤ ከመ ትዕቀብ ኵሎ ትእዛዞ ፤,"And the LORD hath avouched thee this day to be his peculiar people, as he hath promised thee, and that thou shouldest keep all his commandments;" +ከፈጠራቸውም አሕዛብ ሁሉ በምስጋና በስም በክብር ከፍ ያደርግህ ዘንድ፥ እርሱም እንደ ተናገረ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ሕዝብ ትሆን ዘንድ ዛሬ አስታውቆአል።,ወትኩን መልዕልተ ኵሉ አሕዛብ ወገብረ ለከ ስመ ዐቢየ ወምክሐ ወክብረ ከመ ትኩን ሕዝበ ቅዱሰ ለእግዚአብሔር አምላክከ በከመ ይቤ ።,"And to make thee high above all nations which he hath made, in praise, and in name, and in honour; and that thou mayest be an holy people unto the LORD thy God, as he hath spoken." +ሰማያት ሆይ፥ አድምጡ፥ እኔም እናገራለሁ፤,አጽምእ ሰማይ ወእንግር ወስማዕ ምድር ቃለ አፉየ ።,"Give ear, O ye heavens, and I will speak; and hear, O earth, the words of my mouth." +ትምህርቴ እንደ ዝናብ ትፈስሳለች፥,ወተወከፍዎ ከመ ዝናም ለነገርየ ወይወርድ ከመ ጠል ነቢብየ ከመ ዝናም ውስተ ገራህት ወከመ ጊሜ ውስተ ሣዕር ።,"My doctrine shall drop as the rain, my speech shall distil as the dew, as the small rain upon the tender herb, and as the showers upon the grass:" +የእግዚአብሔርን ስም እጠራለሁና፤,እስመ ስመ እግዚአብሔር ጸዋዕኩ ሀቡ ዕበየ ለአምላክነ ።,Because I will publish the name of the LORD: ascribe ye greatness unto our God. +እርሱ አምላክ ነው፤ ሥራውም ፍጹም ነው፤,እግዚአብሔርሰ ጻድቅ በምግባሩ ወርቱዕ ኵሉ ፍናዊሁ ፤ እግዚአብሔር ጻድቅ ወአልቦ ዐመፃ ፤ ጻድቅ ወኄር እግዚአብሔር ።,"He is the Rock, his work is perfect: for all his ways are judgment: a God of truth and without iniquity, just and right is he." +እነርሱ ረከሱ፤ ልጆቹም አይደሉም፤,አበሱ ወአኮ ሎቱ ውሉደ ርኩሳን ፤ ትውልድ ዕሉት ወግፍትእት ።,"They have corrupted themselves, their spot is not the spot of his children: they are a perverse and crooked generation." +ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥,ከመዝኑ ተዐስይዎ ለእግዚአብሔር ፤ ዝሕዝብ አብድ ወአኮ ጠቢብ ፤ አኮኑ ዝንቱ አብ ዘፈጠረከ ፤ ፈጠረከኒ ወገብረከኒ ።,"Do ye thus requite the LORD, O foolish people and unwise? is not he thy father that hath bought thee? hath he not made thee, and established thee?" +የዱሮውን ዘመን አስብ፥,ተዘከሩ መዋዕለ ትካት ወሐልዩ ዓመተ ትውልደ ትውልድ ፤ ተሰአሎ ለአቡከ ወይነግረከ ወለሊቃውንት ወይዜንውከ ።,"Remember the days of old, consider the years of many generations: ask thy father, and he will shew thee; thy elders, and they will tell thee." +ልዑል ለአሕዛብ ርስታቸውን ባወረሰ ጊዜ፥,አመ ከፈሎሙ ልዑል ለአሕዛብ ወዘከመ ዘርኦሙ ለደቂቀ አዳም ወሠርዖሙ ለአሕዛብ በቦ ደወሎሙ ፤ ወበበ ኍልቆሙ ለመላእክተ እግዚአብሔር ።,"When the most High divided to the nations their inheritance, when he separated the sons of Adam, he set the bounds of the people according to the number of the children of Israel." +የእግዚአብሔር እድል ፈንታ ሕዝቡ ነው፤,ወኮነ ያዕቆብ መክፈልተ ሕዝቡ ለእግዚአብሔር ወእስራኤልኒ ሐብለ ርስቱ ።,For the LORD'S portion is his people; Jacob is the lot of his inheritance. +በምድረ በዳ በጥማት፥,ወአጽገቦሙ በምድረ ገዳም በብሔረ ጽምእ ወሃፍ በብሔረ በድው ወመገቦሙ ወመርሖሙ ወዐቀቦሙ ከመ ብንተ ዐይን ።,"He found him in a desert land, and in the waste howling wilderness; he led him about, he instructed him, he kept him as the apple of his eye." +ንስር ጫጩቶቹን እንደሚያወጣ፥,ከመ ንስር ያስተጋብእ እጐሊሁ ታሕተ ክነፊሁ ወከመ የሐቅፍ እጐሊሁ በገበዋቲሁ ወሐዘሎሙ በክነፊሁ ወጾሮሙ በእንግድዓሁ ።,"As an eagle stirreth up her nest, fluttereth over her young, spreadeth abroad her wings, taketh them, beareth them on her wings:" +እግዚአብሔር ብቻውን መራው፤,እግዚአብሔር ባሕቲቱ መርሖሙ ወኦልቦ ምስሌሁ አምላክ ነኪር ።,"So the LORD alone did lead him, and there was no strange god with him." +በምድር ከፍታ ላይ አወጣው፤,ወአዕረጎሙ ዲበ ኀይላ ለምድር ወሴሰዮሙ እክለ ገራውህ ወሐፀኖሙ በመዓር እምኰኵሕ ወበቅብእ እምእብን ጽንዕት ።,"He made him ride on the high places of the earth, that he might eat the increase of the fields; and he made him to suck honey out of the rock, and oil out of the flinty rock;" +የላሙንም ቅቤ፥ የመንጋውም ወተት፥,በቅብአ እጐልት ወበሐሊበ በግዕ ምስለ መቍዓለ ጠሊ ወላህም ወእጕለ አልህምት ወአባግዕ ምስለ ቄቅሐ ስርናይ ወደመ አስካል ሰትዩ ወይነ ።,"Butter of kine, and milk of sheep, with fat of lambs, and rams of the breed of Bashan, and goats, with the fat of kidneys of wheat; and thou didst drink the pure blood of the grape." +ይሹሩን ወፈረ፥ ረገጠ፤,ወቦልዐ ያዕቆብ ወፀግበ ወከረዮ ጽጋብ ለምዙኅ ፤ ሠብሐ ወገዝፈ ወርኅበ ፤ ወኀደጎ ለእግዚአብሔር ፈጣሪሁ ወርኅቀ እምእግዚአብሔር ሕይወቱ ።,"But Jeshurun waxed fat, and kicked: thou art waxen fat, thou art grown thick, thou art covered with fatness; then he forsook God which made him, and lightly esteemed the Rock of his salvation." +በሌሎች አማልክት አስቀኑት፥,ወወሐኩኒ በዘ ነኪር ወአምረሩኒ በርኵሶሙ ።,"They provoked him to jealousy with strange gods, with abominations provoked they him to anger." +እግዚአብሔር ላልሆኑ አጋንንት፥,ወሦዑ ለአጋንንት ወአኮ ለእግዚአብሔር ፤ ለአማልክት እለ ኢያአምሩ ፤ አማልክተ ግብት እለ ኢይበቍዑ ፤ ወእለ ኢያአምሩ አበዊሆሙ ።,"They sacrificed unto devils, not to God; to gods whom they knew not, to new gods that came newly up, whom your fathers feared not." +የወለደህን አምላክ ተውህ፥,ወኀደጎ ለእግዚአብሔር ዘወለደከ ወረሳዕኮ ለእግዚአብሔር ዘሐፀነከ ።,"Of the Rock that begat thee thou art unmindful, and hast forgotten God that formed thee." +ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ስላስቈጡት,ወርእየ እግዚአብሔር ወቀንአ ፤ ወተምዐ መዐተ ላዕለ ደቂቆሙ ወአዋልዲሆሙ ።,"And when the LORD saw it, he abhorred them, because of the provoking of his sons, and of his daughters." +እርሱም አለ። ፊቴን እሰውርባቸዋለሁ፤,ወይቤ እመይጥ ገጽየ አምኔሆሙ ወእሬእዮሙ ዘይከውኑ በደኃሪቶሙ እስመ ትውልደ ዐላውያን እሙንቱ ፤ ውሉድ እለ አልቦሙ ሃይማኖተ ።,"And he said, I will hide my face from them, I will see what their end shall be: for they are a very froward generation, children in whom is no faith." +አምላክ ባልሆነው አስቀኑኝ፤,እሙንቱ አቅንኡኒ በዘ ኢኮነ አምላከ ወአምዕዑኒ በአማልክቲሆሙ ፤ አነ ኣቀንኦሙ በዘ ኢኮነ ሕዝብ ወኣምዕዖሙ በሕዝብ ዘኢይሌብዉ ።,They have moved me to jealousy with that which is not God; they have provoked me to anger with their vanities: and I will move them to jealousy with those which are not a people; I will provoke them to anger with a foolish nation. +እሳት ከቍጣዬ ትነድዳለችና፥,እስመ እሳት ትነድድ እመዐትየ ወታውዒ እስከ ሲኦል ታሕቱ ወትበልዓ ለምድር ወለፍሬሃ ወይነድድ መሠረታተ አድባር ።,"For a fire is kindled in mine anger, and shall burn unto the lowest hell, and shall consume the earth with her increase, and set on fire the foundations of the mountains." +መከራን እጨምርባቸዋለሁ፤,ወአስተጋብኦሙ ለእኪት ወአኀልቅ አሕጻየ በላዕሌሆሙ ።,I will heap mischiefs upon them; I will spend mine arrows upon them. +በራብ በንዳድ ይጠፋሉ፤,ወየኀልቁ በረኃብ ወይከውኑ መብልዐ ለአዕዋፍ ወይደክም ጽንዖሙ ፤ ወእፌኑ ላዕሌሆሙ ስነነ አራዊተ ምድር ምስለ ሕምዝ ከመ ይጕየዩ እምድር ።,"They shall be burnt with hunger, and devoured with burning heat, and with bitter destruction: I will also send the teeth of beasts upon them, with the poison of serpents of the dust." +ጕልማሳውን ከድንግል፥ ሕፃኑንም ከሽማግሌ ጋር፥,ወበአፍኣ ያጾምቶሙ መጥባኅት ለውሉዶሙ ወበውስተ አብያቲሆሙ ድንጋፄ ፤ ለወራዙቶሙ ምስለ ደናግሊሆሙ ወለሕፃናቲሆሙ ምስለ አእሩጊሆሙ ።,"The sword without, and terror within, shall destroy both the young man and the virgin, the suckling also with the man of gray hairs." +እበትናቸዋለሁ አልሁ፤,ወእቤ ከመ እዝርዎሙ ወእስዐር እምድር ዝክሮሙ ወእምእጓለ እመሕያው ።,"I said, I would scatter them into corners, I would make the remembrance of them to cease from among men:" +ነገር ግን ጠላቶቻቸው እንዳይታበዩ።,በመዐተ ፀር ኮኑኒ ከመ ኢይትዐበዩ ፀር ወኢይበሉ እዴነ ጸንዐት ወአኮ እግዚአብሔር ዘገብሮ ለዝ ኵሉ ።,"Were it not that I feared the wrath of the enemy, lest their adversaries should behave themselves strangely, and lest they should say, Our hand is high, and the LORD hath not done all this." +ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፥,እስመ ሕዝብ ሕጉላነ ምክር እሙንቱ ወአልቦሙ ምልሐ ወሃይማኖተ ።,"For they are a nation void of counsel, neither is there any understanding in them." +አእምሮ ቢኖራቸው፥,ወኢሐለይዎ ከመ ያእምርዎ ለዝንቱ ወያእምርዎ በመዋዕል ዘይመጽእ ።,"O that they were wise, that they understood this, that they would consider their latter end!" +እርሱ አምላካቸው ካልሸጣቸው፥,እፎ ያነትዖሙ አሐዱ ለዐሠርቱ ምእት ወክልኤቱ ይሰድድዎሙ ለእልፍ እስመ እግዚአብሔር ፈደዮሙ ወአምላክነ አግብኦሙ ።,"How should one chase a thousand, and two put ten thousand to flight, except their Rock had sold them, and the LORD had shut them up?" +አምላካችን እንደ አማልክቶቻቸው አይደለም፤,እስመ ኢኮነ ከመ አምላክነ አማልክቲሆሙ ወፀርነሰ አብዳን ።,"For their rock is not as our Rock, even our enemies themselves being judges." +ወይናቸው ከሰዶም ወይን፥,እስመ ከመ ዐጸደ ወይነ ሶዶም ዐጸደ ወይኖሙ ወሐረጎሙኒ እምነ ጎሞራ ወአስካሎሙኒ አስካለ ሐሞት ወቀምኆሙኒ መሪር ።,"For their vine is of the vine of Sodom, and of the fields of Gomorrah: their grapes are grapes of gall, their clusters are bitter:" +የወይን ጠጃቸው የእባብ መርዝ፥,ወሕምዘ አርዌ ምድር ወይኖሙ ሕምዘ አፍዖት ዘይቀትል ።,"Their wine is the poison of dragons, and the cruel venom of asps." +ይህ በእኔ ዘንድ ተጠብቆ የለምን?,አኮኑ ዝንቱ ትእዛዝ እምኀቤየ ውእቱ ወተኀትመ ውስተ መዛግብትየ ።,"Is not this laid up in store with me, and sealed up among my treasures?" +የጥፋታቸው ቀን ቀርቦአልና፥,በዕለተ ኵነኔ እትቤቀሎሙ ወበጊዜ ይዱሕፅ እግሮሙ እስመ ቀርበ ዕለተ ኅልቆሙ እስመ በጽሐ ወድልው ውእቱ ለክሙ ።,"To me belongeth vengeance, and recompence; their foot shall slide in due time: for the day of their calamity is at hand, and the things that shall come upon them make haste." +ኃይላቸውም እንደ ደከመ፥,እስመ ይፈትሕ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ወይትናበብ በእንተ አግብርቲሁ እስመ ርእዮሙ ተመስዉ ወኀልቁ ወተዘንጐጉ በኀበ ሀለዉ ።,"For the LORD shall judge his people, and repent himself for his servants, when he seeth that their power is gone, and there is none shut up, or left." +እርሱም ይላል። አማልክቶቻቸው የት ናቸው?,ወሶበ ሠርሑ ይቤ እግዚአብሔር አይቴ እሙንቱ አማልክቲክሙ እለ ትትዌከሉ ቦሙ ።,"And he shall say, Where are their gods, their rock in whom they trusted," +የመሥዋዕታቸውን ስብ የበሉ፥,እለ ትበልዑ መሣብሕተ መሥዋዕቶሙ ወትሰትዩ ወይነ ሞጻሕቶሙ ለይትነሥኡ ወይርድኡክሙ ወለይኩኑክሙ መድኀኔክሙ ።,"Which did eat the fat of their sacrifices, and drank the wine of their drink offerings? let them rise up and help you, and be your protection." +አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥,አእምሩ አእምሩ ከመ አነ ውእቱ ወአልቦ ባዕደ አምላከ ዘእንበሌየ ፤ አነ እቀትል ወኣሐዩ ፤ እቀሥፍሂ ፤ ወእሣሀልሂ ፤ ወአልቦ ዘያመስጥ እምእዴየ ።,"See now that I, even I, am he, and there is no god with me: I kill, and I make alive; I wound, and I heal: neither is there any that can deliver out of my hand." +እጄን ወደ ሰማይ እዘረጋለሁና፥,እስመ ኣሌዕል ውስተ ሰማይ እዴየ ወእምሕል በየማንየ ወእብል ሕያው አነ ለዓለም ።,"For I lift up my hand to heaven, and say, I live for ever." +የሚንቦገቦግ ሰይፌን እስለዋለሁ፥,ወአበልሖ ከመ መብረቅ ለመጥባሕትየ ወትቀውም እዴየ በኵነኔየ ወእትፈደዮሙ በቀለ ለፀርየ ወእትቤቀሎሙ ለጸላእትየ ።,"If I whet my glittering sword, and mine hand take hold on judgment; I will render vengeance to mine enemies, and will reward them that hate me." +ከተወጉት ከተማረኩትም ደም፥,ወኣሰክሮን በደሞሙ ለአሕጻየ ወይበልዕ ሥጋሆሙ መጥባሕትየ እምደመ ቅቱላን ወወፂውዋን ወአርእስተ መላእክተ ፀር ።,"I will make mine arrows drunk with blood, and my sword shall devour flesh; and that with the blood of the slain and of the captives, from the beginning of revenges upon the enemy." +የባሪያዎቹን ደም ይበቀላልና፥,ይትፌሣሕ ኵሉ ሰማያት ኅቡረ ወይሰግዱ ሎቱ ኵሉ መላእክተ እግዚአብሔር ወይትፌሥሑ ሕዝብ ምስለ ሕዘቢሆሙ ወይብሉ ኵሎሙ ውሉደ እግዚአብሔር ጽኑዕ ውእቱ እስመ ይትቤቀል ደመ ደቂቁ ፤ ወይትቤቀል ወይትፈደዮሙ በቀለ ለፀሩ ፤ ወይትፈደዮሙ ለጸላእቱ ወያነጽሕ እግዚአብሔር ምድረ ለሕዝቡ ።,"Rejoice, O ye nations, with his people: for he will avenge the blood of his servants, and will render vengeance to his adversaries, and will be merciful unto his land, and to his people." +ሙሴም የነዌም ልጅ ኢያሱ የዚህችን መዝሙር ቃሎች ሁሉ በሕዝቡ ጆሮ ተናገሩ።,ወጸሐፋ ሙሴ ለዛቲ ማኅሌት በይእቲ ዕለት ወመሐሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወቦአ ሙሴ ወነገሮሙ ለሕዝብ ውእቱ ወኢየሱስ ወልደ ነዌ ።,"And Moses came and spake all the words of this song in the ears of the people, he, and Hoshea the son of Nun." +ሙሴም ይህን ቃል ሁሉ ለእስራኤል ሁሉ ተናግሮ ፈጸመ።,ወሶበ አኅለቀ ሙሴ ነጊሮቶሙ ለኵሉ እስራኤል ፤,And Moses made an end of speaking all these words to all Israel: +እርሱም እንዲህ አላቸው። የዚህን ሕግ ቃሎች ሁሉ ይጠብቁና ያደርጉ ዘንድ ልጆቻችሁን እንድታዝዙበት ዛሬ የምመሰክርላችሁን ቃል ሁሉ በልባችሁ አኑሩት።,ወይቤሎሙ ተዓቀብዎ በልብክሙ ለኵሉ ዝንቱ ነገር ዘአስማዕኩ አነ ላዕሌክሙ ዮም ዘትኤዝዙ ለደቂቅክሙ ዮም ከመ ይዕቀቡ ወይግበሩ ኵሎ ነገሮ ለዝንቱ ሕግ ።,"And he said unto them, Set your hearts unto all the words which I testify among you this day, which ye shall command your children to observe to do, all the words of this law." +ይህ ነገር ሕይወታችሁ ነው እንጂ ለእናንተ ከንቱ አይደለምና፤ በዚህም ነገር ትወርሱአት ዘንድ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ በምትገቡባት ምድር ረጅም ዘመን ትቀመጣላችሁ።,እስመ ኢከንቱ ዝንቱ ነገር ለክሙ እስመ ውእቱ ሕይወትክሙ ወበበይነዝ ነገር ይነውኅ መዋዕሊክሙ ውስተ ምድር እንተ ላቲ ተዐድዉ ዮርዳንስ ከመ ትትዋረስዋ በህየ ።,"For it is not a vain thing for you; because it is your life: and through this thing ye shall prolong your days in the land, whither ye go over Jordan to possess it." +በዚያም ቀን እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ በይእቲ ዕለት ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses that selfsame day, saying," +ወደዚህ በኢያሪኮ አንጻር በሞዓብ ምድር በዓባሪም ተራራ ውስጥ ወዳለው ወደ ናባው ተራራ ውጣ፥ ለእስራኤልም ልጆች ርስት አድርጌ የምሰጣቸውን የከነዓንን ምድር እይ፤,ዕረግ ውስተ ደብረ አባሪም ዘውስተ ደብረ ናበው ዘውስተ ምድረ ሞአብ ዘመንገለ ገጸ ኢያሪኮ ወርእያ ለምድረ ከናአን እንተ እሁቦሙ ለደቂቀ እስራኤል ይምልክዋ ።,"Get thee up into this mountain Abarim, unto mount Nebo, which is in the land of Moab, that is over against Jericho; and behold the land of Canaan, which I give unto the children of Israel for a possession:" +ወንድምህም አሮን በሖር ተራራ እንደ ሞተ ወደ ወገኖቹም እንደ ተከማቸ፥ በወጣህበት ተራራ ሙት፥ ወደ ወገኖችህም ተከማች፤,ወሙት በውስተ ደብር ዘውስቴቱ ተዐርግ ህየ ወእቱ ኀበ ሕዝብከ በከመ ሞተ አሮን እኁከ በውስተ ደብረ ሆር ወአተወ ኀበ ሕዝቡ ።,"And die in the mount whither thou goest up, and be gathered unto thy people; as Aaron thy brother died in mount Hor, and was gathered unto his people:" +በእስራኤል ልጆች መካከል በጺን ምድረ በዳ በቃዴስ ባለው በመሪባ ውኃ ስለ በደላችሁኝ፥ በእስራኤልም ልጆች መካከል ስላልቀደሳችሁኝ፥,እስመ ክሕድክሙ በቃልየ በኀበ ደቂቀ እስራኤል በውእደ ማየ ቅሥት በቃዴስ በገዳም ዘፂን እስመ ኢቀደስክሙኒ ውስተ ደቂቀ እስራኤል ።,"Because ye trespassed against me among the children of Israel at the waters of Meribah-Kadesh, in the wilderness of Zin; because ye sanctified me not in the midst of the children of Israel." +ምድሪቱን ፊት ለፊት ታያለህ እንጂ ወደዚያች እኔ ለእስራኤል ልጆች ወደምሰጣቸው ምድር አትገባም።,ወርእያ ለይእቲ ምድር ቅድሜከ ወህየሰ ኢትበውእ ።,Yet thou shalt see the land before thee; but thou shalt not go thither unto the land which I give the children of Israel. +የእግዚአብሔር ሰው ሙሴ ሳይሞት የእስራኤልን ልጆች የባረከባት በረከት ይህች ናት።,ወከመዝ ይእቲ በረከት እንተ ባረኮሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል ብእሴ እግዚአብሔር ዘእንበለ ይሙት ።,"And this is the blessing, wherewith Moses the man of God blessed the children of Israel before his death." +እንዲህም አለ።,ወይቤ እግዚአብሔር እምነ ሲና መጽአ ወአስተርአየኒ በሴይር ወአዕረፈ በደብረ ፋራን ምስለ አእላፈ ቃዴስ እለ እምየማኑ መላእክቲሁ ወእለ ምስሌሁ ።,"And he said, The LORD came from Sinai, and rose up from Seir unto them; he shined forth from mount Paran, and he came with ten thousands of saints: from his right hand went a fiery law for them." +ሕዝቡንም ወደዳቸው፤,ወምሕኮ ለሕዝቡ ወለእለ ተቀደሱ በእደዊሁ ወእሉሂ እሊአከ እሙንቱ ።,"Yea, he loved the people; all his saints are in thy hand: and they sat down at thy feet; every one shall receive of thy words." +ሙሴ ለያዕቆብ ጉባኤ ርስት የሆነውን,ወረከቡ ሕገ በቃለ ዚአሁ ዘአዘዘነ *ሙሴ * ወርስተ ለሕዝበ ያዕቆብ ።,"Moses commanded us a law, even the inheritance of the congregation of Jacob." +የሕዝቡ አለቆች ከእስራኤል ነገዶች,ወይከውን መልአክ እምውስተ ፍቁር ተጋቢኦሙ መላእክተ አሕዛብ ምስለ ነገደ እስራኤል ።,"And he was king in Jeshurun, when the heads of the people and the tribes of Israel were gathered together." +ሮቤል በህይወት ይኑር፥ አይሙት፤,አኀሥሦ ለሮቤል ወኢይሙተኒ ወይኩን ብዙኀ ኍለቊሁ ።,"Let Reuben live, and not die; and let not his men be few." +የይሁዳ በረከት ይህ ነው፤ እንዲህም አለ።,ወበዛቲኒ ለይሁዳ ፤ ስምዖ እግዚኦ ቃሎ ለይሁዳ ወይግባእ ውስተ ሕዝቡ ወእደዊሁ ይኰንናሁ ፤ ወኵኖ ረዳኤ እምነ ፀሩ ።,"And this is the blessing of Judah: and he said, Hear, LORD, the voice of Judah, and bring him unto his people: let his hands be sufficient for him; and be thou an help to him from his enemies." +ስለ ሌዊም እንዲህ አለ፥,ወለሌዊኒ ይቤሎ አግብኡ ለሌዊ ቃሎ ወጽድቆ ለብእሲ ጻድቅ ዘአመከርዎ መከራ ወፀአልዎ በኀበ ማየ ቅሥት ።,"And of Levi he said, Let thy Thummim and thy Urim be with thy holy one, whom thou didst prove at Massah, and with whom thou didst strive at the waters of Meribah;" +ስለ አባቱና ስለ እናቱ። አላየሁም ላለ፥,ዘይቤሎ ለአቡሁ ወለእሙ ኢርኢኩከ ወበአኀዊሁኒ ኢያእመረ ወበደቂቁኒ ኢለበወ ወዐቀበ ቃለከ ወተማኅፀነ ኪዳነከ ፤,"Who said unto his father and to his mother, I have not seen him; neither did he acknowledge his brethren, nor knew his own children: for they have observed thy word, and kept thy covenant." +ፍርድህን ለያዕቆብ፥,ከመ ይንግሩ ኵነኔከ ለያዕቆብ ወሕገከ ለእስራኤል ወከመ ይደዩ ዕጣነ ለመዐትከ ወበኵሉ ጊዜ ውስተ ምሥዋዒከ ።,"They shall teach Jacob thy judgments, and Israel thy law: they shall put incense before thee, and whole burnt sacrifice upon thine altar." +አቤቱ፥ ሀብቱን ባርክ፥,ወባርክ እግዚኦ ኀይሎ ወተወከፍ ግብረ እደዊሁ ወአውርድ ክበደ ላዕለ እለ ይትቃወምዎ ፀሩ ፤ ኢታንሥኦሙ ለእለ ይፀልእዎ ።,"Bless, LORD, his substance, and accept the work of his hands: smite through the loins of them that rise against him, and of them that hate him, that they rise not again." +ስለ ብንያምም እንዲህ አለ።,ወለብንያምኒ ይቤሎ ፍቁረ እግዚአብሔር የኀድር ተ��ሚኖ ወእግዚአብሔር ይጼልሎ በኵሉ መዋዕሊሁ ወያዐርፍ ማእከለ መታክፊሁ ።,"And of Benjamin he said, The beloved of the LORD shall dwell in safety by him; and the LORD shall cover him all the day long, and he shall dwell between his shoulders." +ስለ ዮሴፍም እንዲህ አለ፥,ወልዮሴፍኒ ይቤሎ እምነ በረከተ እግዚአብሔር ምድሩ ወእምነ ዝናመ ሰማይ ወጠል ወእምነ ነቅዐ ቀላይ ዘእምታሕቱ ፤,"And of Joseph he said, Blessed of the LORD be his land, for the precious things of heaven, for the dew, and for the deep that coucheth beneath," +በፀሐዩ ፍሬያት ገናንነት፥,ወለለ ሰዐቱ እክሉ ወእምነ ሥርቀተ ፀሐይ ወእምነ ኍለቊሆሙ ለአውራኅ ።,"And for the precious fruits brought forth by the sun, and for the precious things put forth by the moon," +በቀደሙትም ተራሮች ከፍተኛነት፥,ወይቀድም እምውስተ አርእስተ አድባር ወእምውስተ አርእስተ አውግር ዘአኤናዎን ።,"And for the chief things of the ancient mountains, and for the precious things of the lasting hills," +በምድሪቱም ገናንነትና ሞላዋ፥,ምድር እንተ ዘልፈ ጽግብት ወሠናይት ለዘ አስተርአየ በውስተ ዕፀ ባጦስ ፤ ለይምጻእ ዲበ ርእሱ ለዮሴፍ ወበርእሱ ይክበር ውስተ አኀዊሁ ።,"And for the precious things of the earth and fulness thereof, and for the good will of him that dwelt in the bush: let the blessing come upon the head of Joseph, and upon the top of the head of him that was separated from his brethren." +ለላሞች በኵር ግርማ ይሆናል፤,ከመ በኵረ ላህም ሥኖ ወአቅርንት ዘአሐዱ ቀርኑ አቅርንቲሁ ወይወግኦሙ ለአሕዛብ ቦሙ ኅቡረ እስከ አጽናፈ ምድር ፤ ዝንቱ አእላፍ ዘኤፍሬም ወዝንቱ አእላፍ ዘምናሴ ።,"His glory is like the firstling of his bullock, and his horns are like the horns of unicorns: with them he shall push the people together to the ends of the earth: and they are the ten thousands of Ephraim, and they are the thousands of Manasseh." +ስለ ዛብሎንም እንዲህ አለ። ዛብሎን ሆይ፥ በመውጣትህ፥,ወለዛቡሎንሂ ይቤሎ ተፈሣሕ ዛቡሎን በፀአትከ ወይስካር ቦመኃድሪከ ፤,"And of Zebulun he said, Rejoice, Zebulun, in thy going out; and, Issachar, in thy tents." +የተሰወረውን የአሸዋውን መዝገብ፥,አለ ያጠፍእዎሙ ለአሕዛብ ወጸውዑ በህየ ወሡዑ መሥዋዕተ ጽድቅ እስመ ብዕለ ባሕር የሐፅነከ ወንዋዮሙ ለእለ ይነብሩ ውስተ ጰራልያ ።,"They shall call the people unto the mountain; there they shall offer sacrifices of righteousness: for they shall suck of the abundance of the seas, and of treasures hid in the sand." +ስለ ጋድም እንዲህ አለ።,ወለጋድሂ ይቤሎ ረሓቢ በረከቱ ለጋድ ከመ አንበሳ ቀጥቂጦ መዝራዕተ መላእክት ።,"And of Gad he said, Blessed be he that enlargeth Gad: he dwelleth as a lion, and teareth the arm with the crown of the head." +በዚያ የአለቃ እድል ፈንታ ቀርቶአልና,ወርእየ ቀዳሚሁ ከመ በህየ ተካፈልዋ ለምድረ መላእክት እንዛ ጉቡኣን መሳፍንት ኅቡረ ምስለ መልአከ ሕዘብ ወምስለ ሕዝበ እስራኤል እግዚአብሔር ገብረ ኵነኔሁ ወጽድቆ ምስለ እስራኤል ።,"And he provided the first part for himself, because there, in a portion of the lawgiver, was he seated; and he came with the heads of the people, he executed the justice of the LORD, and his judgments with Israel." +ስለ ዳንም እንዲህ አለ።,ወለዳንሂ ይቤሎ ዳን እጓለ አንበሳ ወይሠርር እምነ ባሳን ።,"And of Dan he said, Dan is a lion's whelp: he shall leap from Bashan." +ስለ ንፍታሌምም እንዲህ አለ።,ወለንፍታሌምኒ ይቤሎ ንፍታሌም ጽጉብ እምነ ሠናይት ወይጸግብ እምነ በረከተ እግዚአብሔር ወለይትዋረስ ባሕረ ወሊባ ።,"And of Naphtali he said, O Naphtali, satisfied with favour, and full with the blessing of the LORD: possess thou the west and the south." +ስለ አሴርም እንዲህ አለ።,ወለአሴርሂ ይቤሎ ቡሩክ ውእቱ እምነ ውሉድ አሴር ወይከውን ኅሩየ ለአኀዊሁ ወየኀፅብ በቅብእ እገሪሁ ።,"And of Asher he said, Let Asher be blessed with children; let him be acceptable to his brethren, and let him dip his foot in oil." +ጫማህ ብረትና ናስ ይሆናል፤,ወዘኀፂን ወዘብርት አሥእኒሁ ወይኩን በከመ መዋዕሊከ ኀይልከ ።,"Thy shoes shall be iron and brass; and as thy days, so shall thy strength be." +ይሹሩን ሆይ�� በሰማያት ላይ ለረድኤትህ፥,አልቦ ከመ አምላኩ ለፍቁር ፤ ዘይነብር ዲበ ሰማይ ውእቱ ረዳኢከ ወዕበየ ሥኑ ለሰማይ ።,"There is none like unto the God of Jeshurun, who rideth upon the heaven in thy help, and in his excellency on the sky." +መኖሪያህ የዘላለም አምላክ ነው፥,ወይክድንከ እግዚአብሔር ፍጽመ በኀይለ መዝራዕተ አኤናዎን ወይወፅእ እምቅድመ ገጽከ ፀር በከመ ይቤ ከመ ያጥፍኦሙ ።,"The eternal God is thy refuge, and underneath are the everlasting arms: and he shall thrust out the enemy from before thee; and shall say, Destroy them." +እስራኤልም ተማምኖ፥,ወታነብሮ ለእስራኤል ተአሚኖ ባሕቲቶ ውስተ ምድረ ያዕቆብ ውስተ ምድረ ስርናይ ወወይን ወሰማይኒ ለከ ምስለ ደመና ወጠል ።,Israel then shall dwell in safety alone: the fountain of Jacob shall be upon a land of corn and wine; also his heavens shall drop down dew. +እስራኤል ሆይ፥ ምስጉን ነህ፤,ወብፁዕ አንተ እስራኤል መኑ ከማከ ሕዝብ ዘእግዚአብሔር ያድኅኖ ወያጸንዐከ ረዳኢከ ወበመጥባሕትከ ዕልገትከ ፤ ሐሰዉ ፀርከ አንተ ትፄዐን ላዕለ ክሳዳቲሆሙ ።,"Happy art thou, O Israel: who is like unto thee, O people saved by the LORD, the shield of thy help, and who is the sword of thy excellency! and thine enemies shall be found liars unto thee; and thou shalt tread upon their high places." +ሙሴና የእስራኤል ሽማግሌዎችም እንዲህ ብለው ሕዝቡን አዘዙ። ዛሬ ያዘዝኋችሁን ትእዛዝ ሁሉ ጠብቁ።,ወአዘዞሙ ሙሴ ለአእሩገ እስራኤል ወይቤሎሙ ዐቁ ከመ ትግበሩ ኵሎ ዘንተ ትእዛዘ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ።,"And Moses with the elders of Israel commanded the people, saying, Keep all the commandments which I command you this day." +አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር ዮርዳኖስን በተሻገርህ ጊዜ ታላላቅ ድንጋዮችን ለአንተ አቁም፥ በኖራም ምረጋቸው።,ወአመ ተዐድውዎ ለዮርዳንስ ውስተ ምድር እንተ ይሁበክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወታቀውም ለከ እብነ ዐበይተ ወትመርጎ መሬተ ጸዐዳ ።,"And it shall be on the day when ye shall pass over Jordan unto the land which the LORD thy God giveth thee, that thou shalt set thee up great stones, and plaister them with plaister:" +የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር ተስፋ እንደ ሰጠህ፥ ወተትና ማር ወደምታፈስስ ምድር፥ አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር ትገባ ዘንድ በተሻገርህ ጊዜ፥ የዚህን ሕግ ቃሎች ሁሉ ጻፍባቸው።,ወትጽሕፍ ውስተ ውእቶን እበን ኵሎ ነገሮ ለዝንቱ ሕግ ዐዲወክሙ ዮርዳንስ ሶበ ቦእክሙ ውስተ ይእቲ ምድር እንተ ይሁበክሙ እግዚአብሔር አምላኮሙ ለአበዊነ ከመ የሀብከ ምድረ እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዓረ በከመ ይቤለከ እግዚአብሔር አምላኮሙ ለአበዊከ ።,"And thou shalt write upon them all the words of this law, when thou art passed over, that thou mayest go in unto the land which the LORD thy God giveth thee, a land that floweth with milk and honey; as the LORD God of thy fathers hath promised thee." +ዮርዳኖስንም በተሻገርህ ጊዜ፥ ዛሬ እንዳዘዝሁህ፥ እነዚህን ድንጋዮች በጌባል ተራራ አቁም፥ በኖራም ምረጋቸው።,ወሶበ ዐደውክሙ ዮርዳንስ ታቀውምዎን ለውእቶን እበን እለ አነ እኤዝዘክሙ ዮም በእንቲአሆን ውስተ ደብረ ጌባል ዎትመርግዎን መሬተ ጸዐዳ ።,"Therefore it shall be when ye be gone over Jordan, that ye shall set up these stones, which I command you this day, in mount Ebal, and thou shalt plaister them with plaister." +በዚያም ለአምላክህ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሥራ፤ መሠዊያውም ብረት ካልነካው ድንጋይ ይሁን።,ወትነድቅ በህየ ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር አምላክከ በእበን ወኢይግስሶን ሐፂን ።,"And there shalt thou build an altar unto the LORD thy God, an altar of stones: thou shalt not lift up any iron tool upon them." +ካልተጠረበም ድንጋይ የአምላክህን የእግዚአብሔርን መሠዊያ ሥራ፤ ለአምላክም ለእግዚአብሔር የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን አቅርብበት፤,በእበን እለ ኢኮና ውቁራተ ቦንቱ ትነድቅ ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር አምላክከ ።,Thou shalt build the altar of the LORD thy God of whole stones: and thou shalt offer burnt offerings thereon unto the LORD thy God: +የደኅንነትም መሥዋዕት ሠዋበት፥ በዚያም ብላ፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይበልህ።,ወትሠውዕ ለዕሌሆን መሥዋዕተ መደኀኒት ወብላዕ ወጽገብ በህየ ወተፈሣሕ በቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ።,"And thou shalt offer peace offerings, and shalt eat there, and rejoice before the LORD thy God." +የዚህንም ሕግ ቃሎች ሁሉ የተገለጠ አድርገህ በድንጋዮቹ ላይ ጻፍ።,ወጸሐፍ ውስተ ውእቶን እበን ኵሎ ዘንተ ሕገ ጥዩቀ ጥቀ ።,And thou shalt write upon the stones all the words of this law very plainly. +ሙሴና ሌዋውያን ካህናት ለእስራኤል ሁሉ እንዲህ ብለው ተናገሩ። እስራኤል ሆይ፥ ዝም ብላችሁ አድምጡ፤ ዛሬ የአምላክህ የእግዚአብሔር ሕዝብ ሆነሃል።,ወይቤልዎሙ ሙሴ ወካህናት ለሌዋውያን ወለኵሉ እስራኤል አርምም ወስማዕ እስራኤል በዛቲ ዕለት ኮንከ ሕዝቦ ለእግዚአብሔር አምላክከ ።,"And Moses and the priests the Levites spake unto all Israel, saying, Take heed, and hearken, O Israel; this day thou art become the people of the LORD thy God." +ለአምላክህም ለእግዚአብሔር ቃል ታዘዝ፥ ዛሬም የማዝዝህን ትእዛዙንና ሥርዓቱን አድርግ።,ወስማዕ ቃለ እግዚአብሔር አምላክከ ወግበር ኵሎ ትእዛዞ ወኵነኔሁ ዘአነ እኤዝዘከ ዮም ።,"Thou shalt therefore obey the voice of the LORD thy God, and do his commandments and his statutes, which I command thee this day." +ሙሴም በዚያን ቀን እንዲህ ብሎ ሕዝቡን አዘዘ።,ወአዘዞሙ ሙሴ ለሕዝብ በይእቲ ዕለት ወይቤሎሙ ፤,"And Moses charged the people the same day, saying," +ዮርዳኖስን በተሻገራችሁ ጊዜ ሕዝቡን ይባርኩ ዘንድ እነዚህ፥ ስምዖንና ሌዊ ይሁዳና ይሳኮር ዮሴፍና ብንያም፥ በገሪዛን ተራራ ላይ ይቁሙ።,እሉ እሙንቱ እለ ይቀውሙ ወይባርክዎ ለሕዝብ በደብረ ጋሪዝን ዐዲወክሙ ዮርዳንስ ስምዖን ወሌዊ ወይሁዳ ወይሳካር ወዮሴፍ ወብንያም ።,"These shall stand upon mount Gerizim to bless the people, when ye are come over Jordan; Simeon, and Levi, and Judah, and Issachar, and Joseph, and Benjamin:" +ይረግሙም ዘንድ እነዚህ፥ ሮቤልና ጋድ አሴርና ዛብሎን ዳንና ንፍታሌም፥ በጌባል ተራራ ላይ ይቁሙ።,ወእሉ እሙንቱ እለ ይቀውሙ ለረጊም በደብረ ጌባል ሮቤል ወጋድ ወአሴር ወዛቡሎን ወዳን ወንፍታሌም ።,"And these shall stand upon mount Ebal to curse; Reuben, Gad, and Asher, and Zebulun, Dan, and Naphtali." +ሌዋውያንም ከፍ ባለች ድምፅ ለእስራኤል ሰዎች ሁሉ እንዲህ ብለው ይናገራሉ።,ወያወሥኡ ለኢሆሙ ሌዋውያን ወይብልዎሙ ለኵሉ እስራኤል በቃል ዐቢይ ፤,"And the Levites shall speak, and say unto all the men of Israel with a loud voice," +በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ የሠራተኛ እጅ ሥራን የተቀረጸ ወይም ቀልጦ የተሠራ ምስልን የሚያደርግ፥ በስውርም የሚያቆመው ሰው ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ መልሰው አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ብእሲ ዘይገብር ግልፎ ወስብኮ ዘርኩስ በኀበ እግዚአብሔር ግብረ ኬንያ ወይሠይም ወየኀብእ ወያወሥእ ኵሉ ሕዝብ ወይብል አሜን ወአሜን ።,"Cursed be the man that maketh any graven or molten image, an abomination unto the LORD, the work of the hands of the craftsman, and putteth it in a secret place. And all the people shall answer and say, Amen." +አባቱን ወይም እናቱን የሚያቃልል ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ዘያስተአኪ አባሁ ወእሞ ወይብል ኵሉ ሕዝብ ኤሜን ወአሜን ።,"Cursed be he that setteth light by his father or his mother. And all the people shall say, Amen." +የባልንጀራውን የድንበር ምልክት የሚገፋ ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ዘይሰርቅ ደወለ ቢጹ ወይብል ኵሉ ሕዝብ አሜን ወአሜን ።,"Cursed be he that removeth his neighbour's landmark. And all the people shall say, Amen." +ዕውሩን ከመንገድ ፈቀቅ የሚያደርግ ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ዘያስሕቶ ፍኖት ለዕውር ወይብል ኵሉ ሕዝብ አሜን ወአሜን ።,"Cursed be he that maketh the blind to wander out of the way. And all the people shall say, Amen." +በመጻተ�� በድሀ አደጉም በመበለቲቱም ላይ ፍርድን የሚያጣምም ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ዘይገምፅ ፍትሐ ግዩር ወዘእጓለ ማውታ ወዘእቤር ወይብል ኵሉ ሕዝብ አሜን ወአሜን ።,"Cursed be he that perverteth the judgment of the stranger, fatherless, and widow. And all the people shall say, Amen." +ከአባቱ ሚስት ጋር የሚተኛ የአባቱን ልብስ ገልጦአልና ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ዘይሰክብ ምስለ ብእሲተ አቡሁ እስመ ከሠተ ኀፍረተ አቡሁ ወይብል ኵሉ ሕዝበ አሜን ወአሜን ።,"Cursed be he that lieth with his father's wife; because he uncovereth his father's skirt. And all the people shall say, Amen." +ከማናቸይቱም እንስሳ ጋር የሚተኛ ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ዘይሰክብ ምስለ ኵሉ እንስሳ ወይብል ኵሉ ሕዝብ አሜን ወአሜን ።,"Cursed be he that lieth with any manner of beast. And all the people shall say, Amen." +ከአባቱ ወይም ከእናቱ ልጅ ከእኅቱ ጋር የሚተኛ ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ዘይሰክብ ምስለ እኅቱ እመኒ እንተ እምአቡሁ ወእመኒ እንተ እምእሙ ወይብል ኵሉ ሕዝብ አሜን ወአሜን ።,"Cursed be he that lieth with his sister, the daughter of his father, or the daughter of his mother. And all the people shall say, Amen." +ከአማቱ ጋር የሚተኛ ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,*ርጉመ ለይኩን ዘይሰክብ ምስለ እመ ብእሲቱ ወይብል ኵሉ ሕዝብ አሜን ወአሜን ።*,"Cursed be he that lieth with his mother in law. And all the people shall say, Amen." +ባልንጀራውን በስውር የሚመታ ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ዘይዘብጥ ካልኦ በጕሕሉት ወይብል ኵሉ ሕዝብ አሜን ወአሜን ።,"Cursed be he that smiteth his neighbour secretly. And all the people shall say, Amen." +የንጹሑን ሰው ነፍስ ለመግደል ጉቦ የሚቀበል ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ዘይነሥእ ሕልያነ ከመ ይቅትል ነፍሰ ደመ ንጹሐ ወይብል ኵሉ ሕዝብ አሜን ወአሜን ።,"Cursed be he that taketh reward to slay an innocent person. And all the people shall say, Amen." +የዚህን ሕግ ቃሎች ያደርግ ዘንድ የማያጸና ርጉም ይሁን፤ ሕዝቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።,ርጉመ ለይኩን ኵሉ ብእሲ ዘኢይቀውም ይግበር ቃለ ዘውስተ ዝንቱ ሕግ ወይብል ኵሉ ሕዝብ አሜን ወአሜን ።,"Cursed be he that confirmeth not all the words of this law to do them. And all the people shall say, Amen." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +በመንጻቱ ቀን የለምጻሙ ሕግ ይህ ይሆናል፤ ወደ ካህኑ ይወስዱታል።,ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለዘለምጽ በዕለተ ነጽሐ የሐውር ኀበ ካህን ።,This shall be the law of the leper in the day of his cleansing: He shall be brought unto the priest: +ካህኑም ከሰፈር ወደ ውጭ ይወጣል፤ ካህኑም ያያል፤ እነሆም፥ የለምጹ ደዌ ከለምጻሙ ላይ ቢጠፋ፥,ወይወፅእ ካህን አፍአ እምትዕይንት ወይሬእዮ ካህን ወናሁ ኀደጎ ሕብረ ለምጹ ለዘለምጽ ።,"And the priest shall go forth out of the camp; and the priest shall look, and, behold, if the plague of leprosy be healed in the leper;" +ካህኑ ስለሚነጻው ሰው ሁለት ንጹሐን ወፎች በሕይወታቸው፥ የዝግባም እንጨት፥ ቀይ ግምጃም፥ ሂሶጵም ያመጣ ዘንድ ያዝዛል።,ወሐዊሮ ኀቤሁ ካህን ያመጽእ ውእቱ ዘነጽሐ ክልኤ ደዋርሀ ሕያዋተ ወንጹሓተ ወዕፀ ጽኍድ ወለየ ክዑበ ወቈጽለ ህሶጱ ።,"Then shall the priest command to take for him that is to be cleansed two birds alive and clean, and cedar wood, and scarlet, and hyssop:" +ካህኑም ከሁለቱ ወፎች አንዱን በሸክላ ዕቃ ውስጥ በምንጭ ውኃ ላይ ያርድ ዘንድ ይዝዛል።,ወይኤዝዝ ካህን ወይጠብሕዋ ለይእቲ ዶርሆ ውስተ ማይ ጥዑም ውስተ ንዋየ ልሕኵት ።,And the priest shall command that one of the birds be killed in an earthen vessel over running water: +ሕያውንም ወፍ ዝግባውንም እንጨት ቀዩንም ግምጃ ሂሶጱንም ወስዶ ከሕያው ወፍ ጋር በምንጭ ���ኃ ላይ በታረደው ወፍ ደም ውስጥ ይነክራቸዋል።,ወያመጽእ ዕፀ ጽኍድ ወይነሥኣ ካህን ለእንታክቲ ዶርሆ እንተ ሕያውት ወያግዕዛ ውስተ ገዳም ጠሚዖ ውስተ ደማ ለእንታክቲ እንተ ጠብሑ ።,"As for the living bird, he shall take it, and the cedar wood, and the scarlet, and the hyssop, and shall dip them and the living bird in the blood of the bird that was killed over the running water:" +ከለምጹ በሚነጻው ሰው ላይ ሰባት ጊዜ ይረጫል፤ ንጹሕም ነው ይለዋል፥ ሕያውንም ወፍ ወደ ሜዳ ይለቅቀዋል።,ወእምዝ ይጠምዕ ዝክተ ዕፀ ጽኍድ ወለየኒ ዘክዑብ ወቈጽለ ህሶጱ ውስተ ደማ ለእንታክቲ ዶርሆ እንተ ጠብሑ ውስተ ማይ ጥዑም ወይነዝኆ ስብዕ ለውእቱ ዘነጽሐ ዘለምጽ ወንጹሐ ይከውን ።,"And he shall sprinkle upon him that is to be cleansed from the leprosy seven times, and shall pronounce him clean, and shall let the living bird loose into the open field." +የነጻውም ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ጠጕሩንም ሁሉ ይላጫል፥ በውኃም ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል። ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል፥ ነገር ግን ከድንኳኑ በውጭ ሆኖ ሰባት ቀን ይቀመጣል።,ወየኀፅብ ኣልባሲሁ ውእቱ ዘነጽሐ ወይትላጸይ ኵሎ ሥዕርቶ ወይትኀፀብ በማይ ወንጹሐ ይከውን ወእምዝ ይበውእ ውስተ ትዕይንት ወይነብር አፍአ እምቤቱ ሰቡዐ መዋዕለ ።,"And he that is to be cleansed shall wash his clothes, and shave off all his hair, and wash himself in water, that he may be clean: and after that he shall come into the camp, and shall tarry abroad out of his tent seven days." +በሰባተኛውም ቀን ጠጕሩን ሁሉ ይላጫል፤ ራሱንም፥ ጢሙንም፥ ቅንድቡንም፥ የገላውንም ጠጕር ሁሉ ይላጫል፤ ልብሱንም፥ ገላውንም በውኃ ያጥባል፤ ንጹሕም ይሆናል።,ወበሳብዕት ዕለት ይትላጸይ ኵሎ ሥዕርተ ርእሱ ወጽሕሞ ወኀንገዞ ወኵሎ ሥዕርቶ ይትላጸይ ወየኀፅብ አልባሲሁ ወሥጋሁኒ የኀፅብ በማይ ወንጹሐ ይከውን ።,"But it shall be on the seventh day, that he shall shave all his hair off his head and his beard and his eyebrows, even all his hair he shall shave off: and he shall wash his clothes, also he shall wash his flesh in water, and he shall be clean." +በስምንተኛውም ቀን ነውር የሌለባቸውን ሁለት ተባት ጠቦት፥ ነውር የሌለባትንም አንዲት የዓመት እንስት ጠቦት፥ ስለ እህልም ቍርባን ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ የሆነ በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ አንድ የሎግ መስፈሪያም ዘይት ይወስዳል።,ወበሳምንት ዕለት ያመጽእ ክልኤተ አባግዐ ንጹሓነ እለ ዓመት ሎሙ ወዓዲ አሐደ በግዐ ንጹሐ ዘዓመት ወሠለስተ መስፈርተ ስንዳሌ ለመሥዋዕት ዘልውስ በቅብእ ወአሐደ ግምዔ ቅብእ ።,"And on the eighth day he shall take two he lambs without blemish, and one ewe lamb of the first year without blemish, and three tenth deals of fine flour for a meat offering, mingled with oil, and one log of oil." +የሚያነጻውም ካህን እነዚህን ነገሮች የሚነጻውንም ሰው በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ አጠገብ በእግዚአብሔር ፊት ያኖራቸዋል።,ወያቀውም ካህን ዘያነጽሖ ለውእቱ ብእሲ ዘነጽሐ ወዝንቱኒ ቅድመ እግዚአብሔር ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And the priest that maketh him clean shall present the man that is to be made clean, and those things, before the LORD, at the door of the tabernacle of the congregation:" +ካህኑም አንዱን ጠቦት ወስዶ ስለ በደል መሥዋዕት ያቀርበዋል፥ ያንንም የሎግ መስፈሪያ ዘይት፤ ስለ መወዝወዝ ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ይወዘውዘዋል።,ወይነሥእ ካህን አሐደ በግዐ ወያበውኦ በእንተ ንስሓ ወውእተሃ ግምዔ ቅብእ ወይፈልጦሙ ፍልጣነ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the priest shall take one he lamb, and offer him for a trespass offering, and the log of oil, and wave them for a wave offering before the LORD:" +የኃጢአትን መሥዋዕትና የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያርዱበት በተቀደሰው ስፍራ ጠቦቱን ያርደዋል፤ የኃጢአቱ መሥዋዕት ለካህኑ እንደሚሆን፥ እንዲሁ የበደል መሥዋዕት ነው፤ ቅዱስ ቅዱሳን ነው።,ወይጠብሕዎ ለውእቱ በግዕ ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ���መሥዋዕት ወዘበእንተ ኀጢአትኒ በመካን ቅዱስ እስመ ዘበእንተ ኀጢአት ከመ ዘንስሓ ውእቱ ለካህን ቅዱስ ለቅዱሳን ውእቱ ።,"And he shall slay the lamb in the place where he shall kill the sin offering and the burnt offering, in the holy place: for as the sin offering is the priest's, so is the trespass offering: it is most holy:" +ካህኑም ከበደል መሥዋዕት ደም ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት ያስነካዋል።,ወይነሥእ ካህን እምነ ደም ዘንስሓ ወይወዲ ካህን ውስተ እዝኑ እንተ የማን ለዘ ነጽሐ ወውስተ ከተማ እዴሁ ወውስተ ከተማ እግሩ እንተ የማን ።,"And the priest shall take some of the blood of the trespass offering, and the priest shall put it upon the tip of the right ear of him that is to be cleansed, and upon the thumb of his right hand, and upon the great toe of his right foot:" +ካህኑም ከዘይቱ ከሎግ መስፈሪያው ወስዶ በግራ እጁ ውስጥ ያፈስሰዋል።,ወይነሥእ ካህን እምነ ቅብእ ዘውስተ ግምዔ ወይሰውጥ ውስተ እዴሁ እንተ ፀጋም ።,"And the priest shall take some of the log of oil, and pour it into the palm of his own left hand:" +ካህኑም በግራ እጁ ውስጥ ባለው ዘይት ቀኝ ጣቱን ነክሮ ከዘይቱ በእግዚአብሔር ፊት ሰባት ጊዜ በጣቱ ይረጫል።,ወይይጠምዕ ካህን አጽባዕቶ እንተ የማን ውስተ ውእቱ ቅብእ ዘሀለወ ውስተ እዴሁ እንተ ፀጋም ወይነዝኅ እምውእቱ ቅብእ ስብዕ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the priest shall dip his right finger in the oil that is in his left hand, and shall sprinkle of the oil with his finger seven times before the LORD:" +ካህኑም በእጁ ውስጥ ከቀረው ዘይት የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት የበደል መሥዋዕት ደም ባረፈበት ላይ ያስነካዋል።,ወዘተረፈሰ ቅብእ ዘሀሎ ውስተ እዴሁ ይወድዮ ካህን ውስተ ከተማ እዝኑ እንተ የማን ለውእቱ ዘነጽሐ ወውስተ ከተማ እዴሁ እንተ የማን ወውስተ ከተማ እግሩ እንተ የማን በመካነ ደም ዘንስሓ ።,"And of the rest of the oil that is in his hand shall the priest put upon the tip of the right ear of him that is to be cleansed, and upon the thumb of his right hand, and upon the great toe of his right foot, upon the blood of the trespass offering:" +በካህኑም እጅ ውስጥ የቀረውን ዘይት በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያደርግበታል፤ ካህኑም በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል።,ወዘተርፈ ቅብእ ውስተ እዴሁ ለካህን ይወድዮ ካህን ውስተ ርእሱ ለዘነጽሐ ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን ቅድመ እግዚአብሔር ።,And the remnant of the oil that is in the priest's hand he shall pour upon the head of him that is to be cleansed: and the priest shall make an atonement for him before the LORD. +ካህኑም የኃጢአቱን መሥዋዕት ያቀርባል፥ ከርኵሰቱም ለሚነጻው ሰው ያስተሰርይለታል፤ በኋላም የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያርዳል።,ወይገብር ካህን ዘበእንተ ኀጢአት ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን ለውእቱ ዘነጽሐ በእንተ ኀጢአቱ ወእምዝ ይጠብሕ ካህን ዘመሥዋዕት ።,"And the priest shall offer the sin offering, and make an atonement for him that is to be cleansed from his uncleanness; and afterward he shall kill the burnt offering:" +ካህኑም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቍርባን በመሠዊያው ላይ ያቀርባል፥ ካህኑም ያስተሰርይለታል፤ እርሱም ንጹሕ ይሆናል።,ወያበውእ ካህን ዘመሥዋዕትኒ ወዘቍርባንኒ ውስተ ምሥዋዕ ቅድመ እግዚአብሔር ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን ወይነጽሕ ።,"And the priest shall offer the burnt offering and the meat offering upon the altar: and the priest shall make an atonement for him, and he shall be clean." +ድሀም ቢሆን ይህንም ለማምጣት ገንዘቡ ባይበቃው፥ ማስተስረያ ይሆንለት ዘንድ እንዲወዘወዝ አንድ ጠቦት ለበደል መሥዋዕት፥ ከመስፈሪያውም ከአሥር እጅ አንድ እጅ የሆነ በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት ለእህል ቍርባን፥ አንድ የሎግ መስፈሪያም ዘይት ይወስዳል።,ወእመሰ ነዳይ ውእቱ ወአልቦ ውስተ እዴሁ ያመጽእ ማሕስአ በግዕ አሐደ ዘይፈልጡ በእንተ ንስሓ በዘ ያስተሰርዩ ሎቱ ወአሐቲ በመስፈርተ ስንዳሌ ዘልውስ በቅብእ ለመሥዋዕት ወአሐደ ግምዔ ቅብእ ፤,"And if he be poor, and cannot get so much; then he shall take one lamb for a trespass offering to be waved, to make an atonement for him, and one tenth deal of fine flour mingled with oil for a meat offering, and a log of oil;" +ሁለት ዋኖሶች ወይም የርግብ ግልገሎች እንደሚቻለው፥ አንዱን ለኃጢአት መሥዋዕት፥ ሌላውን ለሚቃጠል መሥዋዕት ይወስዳል።,ወክልኤተ መዓንቀ አው ክልኤተ እጕለ ርግብ በዘቦ ውስተ እዴሁ ወትኩን አሐቲ በእንተ ኀጢአት ወአሐቲ ለመሥዋዕት ።,"And two turtledoves, or two young pigeons, such as he is able to get; and the one shall be a sin offering, and the other a burnt offering." +በስምንተኛውም ቀን ስለ መንጻት ወደ ካህኑ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ በእግዚአብሔር ፊት ያመጣቸዋል።,ወያበውኦን በሰምንት ዕለት በዘያነጽሕዎ ወይወስድ ኀበ ካህን ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And he shall bring them on the eighth day for his cleansing unto the priest, unto the door of the tabernacle of the congregation, before the LORD." +ካህኑም የበደሉን መሥዋዕት ጠቦት የሎግ መስፈሪያውንም ዘይት ይወስዳል፤ ካህኑም ለመወዝወዝ ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ይወዘውዛቸዋል።,ወይነሥኦ ካህን ለውእቱ በግዕ ዘንስሓ ወውእቱ ግምዔ ቅብእ ወያነብሮ ቍርባነ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the priest shall take the lamb of the trespass offering, and the log of oil, and the priest shall wave them for a wave offering before the LORD:" +የበደሉንም መሥዋዕት ጠቦት ያርዳል፤ ካህኑም ከበደሉ መሥዋዕት ደም ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት ያስነካዋል።,ወይጠብሖ ለውእቱ በግዕ ዘንስሓ ወይነሥእ ካህን እምነ ደሙ ለዘንስሓ ወይወዲ ውስተ ከተማ እዝኑ እንተ የማን ለዘ ነጽሐ ወውስተ ከተማ እዴሁ እንተ የማን ወውስተ ከተማ እግሩ እንተ የማን ።,"And he shall kill the lamb of the trespass offering, and the priest shall take some of the blood of the trespass offering, and put it upon the tip of the right ear of him that is to be cleansed, and upon the thumb of his right hand, and upon the great toe of his right foot:" +ካህኑም ከዘይቱ በግራ እጁ ውስጥ ያፈስሰዋል።,ወይሰውጥ እምውእቱ ቅብእ ካህን ውስተ እዴሁ እንተ ጸጋም ።,And the priest shall pour of the oil into the palm of his own left hand: +ካህኑም በግራ እጁ ውስጥ ካለው ዘይት በቀኝ ጣቱ ሰባት ጊዜ በእግዚአብሔር ፊት ይረጨዋል።,ወይነዝኅ ካህን በአጽባዕቱ እንተ የማን እምነ ውእቱ ቅብእ ዘውስተ እዴሁ እንተ ጸጋም ስብዕ ቅድመ እግዚአብሔር ።,And the priest shall sprinkle with his right finger some of the oil that is in his left hand seven times before the LORD: +ካህኑም በእጁ ውስጥ ካለው ዘይት የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት የበደል መሥዋዕት ደም ባረፈበት ላይ ያስነካዋል።,ወእምነ ውእቱኒ ቅብእ ዘሀለወ ውስተ እዴሁ ለካህን ይወዲ ውስተ ከተማ እዝኑ እንተ የማን ለውእቱ ዘነጽሐ ወውስተ ከተማ እዴሁ እንተ የማን ወውስተ ከተማ እግሩ እንተ የማን በመካነ ደሙ ለዘ ንስሓ ።,"And the priest shall put of the oil that is in his hand upon the tip of the right ear of him that is to be cleansed, and upon the thumb of his right hand, and upon the great toe of his right foot, upon the place of the blood of the trespass offering:" +በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለት ዘንድ በካህኑ እጅ ውስጥ የቀረውን ዘይት በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያደርገዋል።,ወዘተረፈሰ ቅብእ እምነ ዘሀለወ ውስተ እዴሁ ለካህን ይወድዮ ውስተ ርእሱ ለዘ ነጽሐ ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the rest of the oil that is in the priest's hand he shall put upon the head of him that is to be cleansed, to make an atonement for him before the LORD." +እንደሚቻለው ከዋኖሶች ወይም ከርግብ ግልገሎች አንዱን ያቀርባል።,ወይገብር አሐተ እምነ ውእቶን መዓንቅ ወእመኒ እም�� እጕለ ርግብ እምነ ዘቦ ውስተ እዴሁ ፤,"And he shall offer the one of the turtledoves, or of the young pigeons, such as he can get;" +እንደሚቻለው አንዱን ለኃጢአት መሥዋዕት፥ ሌላውንም ከእህል ቍርባን ጋር ለሚቃጠል መሥዋዕት ያቀርባል ካህኑም ለሚነጻው ሰው በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል።,አሐቲ በእንተ ኀጢአት ወአሐቲ ለቍርባን ምስለ መሥዋዕት ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን ለውእቱ ዘነጽሐ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"Even such as he is able to get, the one for a sin offering, and the other for a burnt offering, with the meat offering: and the priest shall make an atonement for him that is to be cleansed before the LORD." +ለመንጻቱ የሚያስፈልገውን ነገር ለማያገኝ የለምጽ ደዌ ላለበት ሰው ሕግ ይህ ነው።,ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለዘወፅአ ሕብረ ለምጽ ወለዘ አልቦኒ ውስተ እዴሁ በዘያነጽሕዎ ።,"This is the law of him in whom is the plague of leprosy, whose hand is not able to get that which pertaineth to his cleansing." +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወነበቦሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ፤,"And the LORD spake unto Moses and unto Aaron, saying," +ወደምሰጣችሁ ርስት ወደ ከነዓን ምድር በገባችሁ ጊዜ፥ እኔም የለምጽ ደዌ በርስታችሁ ምድር በአንድ ቤት ባደረግሁ ጊዜ፥,እምከመ ቦእክሙ ውስተ ምድረ ከናአን እንተ እሁበክሙ አነ ትትዋረስዋ ወእፌኑ ትእምርተ ለምጽ ውስተ አብያታ ለይእቲ ምድር እንተ ታጠርዩ ፤,"When ye be come into the land of Canaan, which I give to you for a possession, and I put the plague of leprosy in a house of the land of your possession;" +ባለቤቱ መጥቶ ካህኑን። ደዌ በቤቴ ውስጥ እንዳለ ይመስለኛል ብሎ ይንገረው።,ወእመቦ ለዘወፅአ ውስተ ቤቱ ይንግሮ ለካህን ወይብል ከመ ትእምርተ ለምጽ ርኢኩ ውስተ ቤትየ ።,"And he that owneth the house shall come and tell the priest, saying, It seemeth to me there is as it were a plague in the house:" +ካህኑም በቤቱ ውስጥ ያለው ዕቃ ሁሉ እንዳይረክስ፥ እርሱ ደዌውን ለማየት ወደ ቤት ሳይገባ፥ ቤቱን ባዶ እንዲያደርጉት ያዝዛል፤ በኋላም ካህኑ ቤቱን ለማየት ይገባል።,ወይኤዝዝ ካህን ያፍልሱ ንዋዮ ለውእቱ ቤት እንበለ ይባእ ካህን ለርእዮታ ለይእቲ ትእምርተ ለምጽ ወኢይረኵስ ኵሉ ዘሀለወ ውስተ ውእቱ ቤት ወእምዝ ይበውእ ካህን ይርአዮ ለውእቱ ቤት ።,"Then the priest shall command that they empty the house, before the priest go into it to see the plague, that all that is in the house be not made unclean: and afterward the priest shall go in to see the house:" +ደዌውንም ያያል፤ እነሆም፥ ደዌው በግንቡ ላይ በአረንጓዴና በቀይ ቢዥጐረጐር፥ መልኩም ወደ ግንቡ ውስጥ ቢጠልቅ፥,ወይሬእያ ለይእቲ ትእምርተ ለምጽ ካህን ወናሁ ሀለወት ይእቲ ትእምርተ ለምጽ ውስተ አረፍቱ ለውእቱ ቤት እመኒ ታኅመለምል ወእመኒ ታቅየሐይሕ ወርእየታኒ የአኪ እምነ አረፍት ።,"And he shall look on the plague, and, behold, if the plague be in the walls of the house with hollow strakes, greenish or reddish, which in sight are lower than the wall;" +ካህኑ ከቤቱ ውስጥ ወደ ቤቱ በር ወጥቶ ሰባት ቀን ቤቱን ይዘጋዋል።,ወወፂኦ ካህን እምነ ውእቱ ቤት በኀበ ኆኅት ያጸንሖ ለውእቱ ቤት ሰቡዐ ዕለት ።,"Then the priest shall go out of the house to the door of the house, and shut up the house seven days:" +ካህኑም በሰባተኛው ቀን ተመልሶ ያያል፤ እነሆም፥ ደዌው በቤቱ ግንብ ላይ ቢሰፋ፥,ወይመጽእ ካህን በሳብዕት ዕለት ወይሬእዮ ለውእቱ ቤት ወናሁ ተዘርወት ይእቲ ሕብር ውስተ አረፍቱ ለውእቱ ቤት ።,"And the priest shall come again the seventh day, and shall look: and, behold, if the plague be spread in the walls of the house;" +ካህኑ ደዌ ያለባቸውን ድንጋዮች እንዲያወጡ፥ ከከተማውም ወደ ውጭ ወደ ረከሰው ስፍራ እንዲጥሉአቸው ያዝዛል።,ወይኤዝዝ ካህን ወያወፅኡ እበኒሁ ዘኀበ ሀለወት ይእቲ ትእምርተ ለምጽ ወያወፅእዎ አፍአ እምነ ሀገር ውስተ መካን ርኩስ ።,"Then the priest shall command that they take away the stones in which the plague is, and they shall cast them into an unclean place without the city:" +ቤቱንም በውስጡ በዙሪያው ያስፍቀዋል፤ የፋቁትንም የምርጊቱን አፈር ከከተማው ወደ ውጭ ወደ ረከሰ ስፍራ ያፈስሱታል።,ወያመጽኡ ካልአ እብነ ውቁረ ወይወድዩ ውስተ መካኖን ለውእቶን እበን ወያመጽኡ ካልአ መሬተ ወይመርግዎ ለውእቱ ቤት ።,"And he shall cause the house to be scraped within round about, and they shall pour out the dust that they scrape off without the city into an unclean place:" +በእነዚያም ድንጋዮች ስፍራ ሌሎች ድንጋዮች ያገባሉ፤ ሌላም ጭቃ ወስደው ቤቱን ይመርጉታል።,ወለእመሰ ገብአት ካዕበ ይእቲ ሕብር ወወፅአት ውስተ ውእቱ ቤት እምድኅረ አውፅኡ እበኒሁ ወእምድኅረ ገስገስዎ ለውእቱ ቤት ወእምድኅረ መረግዎ ፤,"And they shall take other stones, and put them in the place of those stones; and he shall take other morter, and shall plaister the house." +ደዌውም ዳግም ቢመለስ፥ ድንጋዮቹም ከወጡ ቤቱም ከተፋቀና ከተመረገ በኋላ በቤቱ ውስጥ ቢሰፋ፥,ወይበውእ ካህን ወይሬኢ ለእመ ተዘርወት ይእቲ ሕብር ዘውእቱ ቤት ለምጽ እንተ ኢተኀድግ ይእቲ ውስተ ውእቱ ቤት ወርኩስ ውእቱ ።,"And if the plague come again, and break out in the house, after that he hath taken away the stones, and after he hath scraped the house, and after it is plaistered;" +ካህኑ ገብቶ ያያል፤ እነሆም፥ ደዌው በቤቱ ውስጥ ቢሰፋ በቤቱ ውስጥ ያለው እየፋገ የሚሄድ ለምጽ ነው፤ ርኩስ ነው።,ወይነሥትዎ ለውእቱ ቤት ዕፀዊሁተኒ ወእበኒሁኒ ወኵሎ መሬቶ ለውእቱ ቤት ይክዕዉ አፍአ እምሀገር ውስተ መካን ርኩስ ።,"Then the priest shall come and look, and, behold, if the plague be spread in the house, it is a fretting leprosy in the house: it is unclean." +ቤቱንም፥ ድንጋዮቹንም፥ እንጨቱንም፥ የቤቱንም ምርጊት ሁሉ ያፈርሳል፤ እነርሱንም ከከተማው ወደ ውጭ ወደ ርኩስ ስፍራ ያወጣል።,ወዘቦአ ውስተ ውእቱ ቤት በኵሉ መዋዕል እምዘ አዕለልዎ ርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And he shall break down the house, the stones of it, and the timber thereof, and all the morter of the house; and he shall carry them forth out of the city into an unclean place." +በተዘጋበትም ጊዜ ሁሉ ወደ ቤቱ የሚገባ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል።,ወዘቤተ ውስተ ውእቱ ቤት የኀፅብ አልባሲሁ ወዘበልዐ በውእቱ የኀፅብ አልባሲሁ ።,Moreover he that goeth into the house all the while that it is shut up shall be unclean until the even. +በቤቱም የሚተኛ ልብሱን ያጥባል፤ በቤቱም የሚበላ ልብሱን ያጥባል።,ወእመሰ መጽአ ካህን ወቦአ ወርእየ ወናሁ ኢተዘርወት ይእቲ ሕብር ውስተ ውእቱ ቤት እምድኅረ መረግዎ ለውእቱ ያነጽሖ ካህን ለውእቱ ቤት እስመ ኀደገቶ ይእቲ ሕብር ።,And he that lieth in the house shall wash his clothes; and he that eateth in the house shall wash his clothes. +ካህኑም ገብቶ ቢያይ፥ እነሆም፥ ቤቱ ከተመረገ በኋላ ደዌው በቤቱ ውስጥ ባይሰፋ፥ ደዌው ስለ ሻረ ካህኑ ቤቱን። ንጹሕ ነው ይለዋል።,ወይነሥእ በዘ ያነጽሖ ለውእቱ ቤት ፪ደዋርሀ ወዕፀ ጽኍድ ወለየ ክዑበ ወቈጽለ ህሶጱ ።,"And if the priest shall come in, and look upon it, and, behold, the plague hath not spread in the house, after the house was plaistered: then the priest shall pronounce the house clean, because the plague is healed." +ቤቱንም ለማንጻት ሁለት ወፎች፥ የዝግባም እንጨት፥ ቀይ ግምጃም፥ ሂሶጵም ይወስዳል።,ወይጠብሕ አሐተ እምውእቶን ደዋርህ ውስተ ንዋየ ልሕኵት ውስተ ማየ ጥዑም ።,"And he shall take to cleanse the house two birds, and cedar wood, and scarlet, and hyssop:" +አንደኛውንም ወፍ በሸክላ ዕቃ ውስጥ ከምንጩ ውኃ በላይ ያርዳል።,ወይነሥእ ዝክተ ዕፀ ጽኍድ ወለየ ክዑበ ወቈጽለ ህሶጱ ወዶርሆ እንተ ሕያውት ወይጠምዖ ውስተ ውእቱ ደመ ዶርሆ እንተ ጠብሑ ውስተ ማየ ጥዑም ወይነዝኆ ቦሙ ለውእቱ ቤት ስብዕ ።,And he shall kill the one of the birds in an earthen vessel over running water: +የዝግባውን እንጨት፥ ሂሶጱንም፥ ቀዩንም ግምጃ፥ ሕያውንም ወፍ ወስዶ በታረደው ወፍ ደምና በምንጩ ውኃ ውስጥ ይነክራቸዋል፥ ቤቱንም ሰባት ጊዜ ይረጨዋል።,ወያነጽሖ ለውእቱ ቤት በደማ ለይእቲ ዶርሆ ወበማየ ጥዑም ወበዶርሆ እንተ ሕያውት ወበውእቱ ዕፀ ጽኍድ ወበቈጽለ ህሶጱ ወበለይ ክዑብ ።,"And he shall take the cedar wood, and the hyssop, and the scarlet, and the living bird, and dip them in the blood of the slain bird, and in the running water, and sprinkle the house seven times:" +ቤቱንም በወፉ ደም በምንጩም ውኃ በሕያውም ወፍ በዝግባውም እንጨት በሂሶጱም በቀዩም ግምጃ ያነጻዋል።,ወይፌንዋ ለይእቲ ዶርሆ እንተ ሕያውት አፍአ እምሀገር ወያግዕዛ ውስተ ገዳም ወያስተሰሪ በእንተ ውእቱ ቤት ወይነጽሕ ቤቱ ።,"And he shall cleanse the house with the blood of the bird, and with the running water, and with the living bird, and with the cedar wood, and with the hyssop, and with the scarlet:" +ሕያውንም ወፍ ከከተማ ወደ ሜዳ ይሰድደዋል፤ ለቤቱም ያስተሰርይለታል፥ ንጹሕም ይሆናል።,ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለኵሉ ትእምርተ ለምጽ ወለሕብሩ ፤,"But he shall let go the living bird out of the city into the open fields, and make an atonement for the house: and it shall be clean." +ይህም ሕግ ነው ለሁሉ ዓይነት ለምጽ ደዌ፥,ለለምጸ ልብስኒ ወለቤትኒ ፤,"This is the law for all manner of plague of leprosy, and scall," +ለቈረቈርም፥ በልብስና በቤትም ላለ ለምጽ፥,ወዘትእምርተ ርምየትኒ ወዘሕንብርብሬኒ ፤,"And for the leprosy of a garment, and of a house," +ለእባጭም፥ ለብጕርም፥ ለቋቁቻም፤,በዘ ታአምሩ እመ ርኩስ ውእቱ ወእመ ንጹሕ ውእቱ ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለለምጽ ።,"And for a rising, and for a scab, and for a bright spot:" +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን እንዘ ይብል ፤,"And the LORD spake unto Moses and to Aaron, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብላችሁ ንገሩአቸው። ማንም ሰው ከሥጋው ፈሳሽ ነገር ቢወጣ፥ ስለሚፈስሰው ነገር ርኩስ ነው።,ንግርዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበልዎሙ ብእሲ ብእሲ እመቦ ዘይትከዐዎ ርኩስ ውእቱ ።,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, When any man hath a running issue out of his flesh, because of his issue he is unclean." +ስለሚፈስሰው ነገር ርኵስነቱ ይህ ነው፤ ፈሳሹ ነገር ከሥጋው ቢፈስስ ወይም ከመፍሰሱ ቢቆም፥ ርኩስ መሆኑ ነው።,ወዝንቱ ውእቱ ሕጉ ርኩስ ለዘይትከዐዎ ዘርኡ እምነፍስቱ ወነበረ ከማሁ ውስተ ነፍስቱ ውእቱ ዘይትከዐዎ ውእቱ ርኩስ ዘላዕሌሁ ኵሎ መዋዕለ ዘነበረ እንዘ ይትከዐዎ እምነፍስቱ ውእቱ ዘይትከዐዎ ውእቱ ያረኵሶ ።,"And this shall be his uncleanness in his issue: whether his flesh run with his issue, or his flesh be stopped from his issue, it is his uncleanness." +ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው የሚተኛበት መኝታ ሁሉ ርኩስ ነው፤ የሚቀመጥበትም ነገር ሁሉ ርኩስ ነው።,ኵሉ ዐራት እንተ ላዕሌሃ ሰከበ ርኵስት ይእቲ ወኵሉ ንዋይ ዘነበረ ላዕሌሁ ይረኵስ ።,"Every bed, whereon he lieth that hath the issue, is unclean: and every thing, whereon he sitteth, shall be unclean." +መኝታውንም የሚነካ ሁሉ ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።,ወእመቦ ሰብእ ዘገሰሰ ዐራቶ የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ ሥጋሁኒ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And whosoever toucheth his bed shall wash his clothes, and bathe himself in water, and be unclean until the even." +ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው በተቀመጠበት ነገር ላይ የሚቀመጥበት ሰው ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።,ወዘነበረኒ ላዕለ ንዋይ ዘውእቱ ነበረ ላዕሌሁ የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And he that sitteth on any thing whereon he sat that hath the issue shall wash his clothes, and bathe himself in water, and be unclean until the even." +ፈሳሽ ነገር ያለበትን የሰውን ሥጋ የሚነካ ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።,ወዘገሰሶኒ ለውእቱ ዘይትከዐው ዘርኡ የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ ሥጋሁ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰር�� ።,"And he that toucheth the flesh of him that hath the issue shall wash his clothes, and bathe himself in water, and be unclean until the even." +ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው በንጹሕ ሰው ላይ ቢተፋ፥ ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።,ወእመቦኒ ዘላዕሌሁ ወረቀ ዲበ ዘንጹሕ የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And if he that hath the issue spit upon him that is clean; then he shall wash his clothes, and bathe himself in water, and be unclean until the even." +ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው የተቀመጠበት ኮርቻ ሁሉ ርኩስ ነው።,ወኵሉ ሕንባላት ዘላዕሌሁ ነበረ ርኩስ ውእቱ ።,And what saddle soever he rideth upon that hath the issue shall be unclean. +ከበታቹም ያለውን ነገር የሚነካ ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ነው፤ እነዚህንም ነገሮች የሚያነሣ ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።,ወኵሉ ዘገሰሰ እምኵሉ ዘነበረ ላዕሌሁ ርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ወዘርእዮኒ የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ ሥጋሁ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And whosoever toucheth any thing that was under him shall be unclean until the even: and he that beareth any of those things shall wash his clothes, and bathe himself in water, and be unclean until the even." +ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው እጁን በውኃ ሳይታጠብ የሚነካው ሁሉ ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው።,ወለዘ ገሰሰኒ ውእቱ ዘይትከዐዎ ዘርኡ እንበለ ይትኀፀባ እደዊሁ የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ ሥጋሁ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And whomsoever he toucheth that hath the issue, and hath not rinsed his hands in water, he shall wash his clothes, and bathe himself in water, and be unclean until the even." +ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው የሚነካውን የሸክላ ዕቃ ይስበሩት፤ የእንጨቱም ዕቃ ሁሉ በውኃ ይታጠብ።,ወኵሉ ንዋየ ልሕኵት ዘውእቱ ገሰሰ ይሰብርዎ ወለንዋየ ዕፅሰ የኀፅብዎ በማይ ወንጹሐ ይከውን ።,"And the vessel of earth, that he toucheth which hath the issue, shall be broken: and every vessel of wood shall be rinsed in water." +ፈሳሽ ነገር ያለበት ሰው ከፈሳሹ ነገር ሲነጻ ስለ መንጻቱ ሰባት ቀን ይቈጥራል፤ ልብሱንም ያጥባል፥ ገላውንም በምንጭ ውኃ ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል።,ወእመሰ ኀደጎ ውእቱ ዘይትከዐዎ ይኌልቁ ሎቱ ሰቡዐ መዋዕለ ለአንጽሖቱ ወየኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ ሥጋሁ በማይ ጥዑም ወንጹሐ ይከውን ።,"And when he that hath an issue is cleansed of his issue; then he shall number to himself seven days for his cleansing, and wash his clothes, and bathe his flesh in running water, and shall be clean." +በስምንተኛውም ቀን ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ይዞ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ በእግዚአብሔር ፊት ይመጣል፥ ለካህኑም ይሰጣቸዋል።,በሳምንት ዕለት ይነሥእ ሎቱ ክልኤ መዓንቀ አው ክልኤ እጕለ ርግብ ወያመጽእ ቅድመ እግዚአብሔር ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወይሁቦ ለካህን ።,"And on the eighth day he shall take to him two turtledoves, or two young pigeons, and come before the LORD unto the door of the tabernacle of the congregation, and give them unto the priest:" +ካህኑም አንደኛውን ለኃጢአት መሥዋዕት፥ ሌላውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት ያቀርባል፤ ካህኑም በእግዚአብሔር ፊት ስለ ፈሳሹ ነገር ያስተሰርይለታል።,ወይገብሮ ካህን አሐተ በእንተ ኀጢአት ወአሐተ ለመሥዋዕት ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን ቅድመ እግዚአብሔር በእንተ ውእቱ ዘተክዕዎ ።,"And the priest shall offer them, the one for a sin offering, and the other for a burnt offering; and the priest shall make an atonement for him before the LORD for his issue." +የማንም ሰው ዘር ከእርሱ ቢወጣ፥ ገላውን ሁሉ በውኃ ይታጠባል፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው።,ወእመቦ ብእሲ ዘሰክበ ምስለ ብእሲት ይትኀፀብ በማይ ኵሎ ሥጋሁ ወሥኡብ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And if any man's seed of copulation go out from him, then he shall wash all his flesh in water, and be unclean until the even." +ዘር የነካው ልብስ ሁሉ ቁርበትም ሁሉ በውኃ ይታጠ��ል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።,ወኵሉ ልብስ ወኵላ ማእስ ዘበጽሐ ዝኔት የኀፅብዎ በማይ ወርኩሰ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And every garment, and every skin, whereon is the seed of copulation, shall be washed with water, and be unclean until the even." +ወንዱ በሴቲቱ ቢደርስባት ሁለቱ በውኃ ይታጠባሉ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩሶች ናቸው።,ወብእሲትኒ እመ ሰክበት ምስለ ብእሲ ይትኀፀቡ በማይ ወሥኡባን እሙንቱ እስከ ሰርክ ።,"The woman also with whom man shall lie with seed of copulation, they shall both bathe themselves in water, and be unclean until the even." +ሴት ፈሳሽ ነገር ቢኖርባት በሥጋዋም ያለው ፈሳሽ ነገር ደም ቢሆን፥ በመርገምዋ ሰባት ቀን ትቀመጣለች፤ የሚነካትም ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ነው።,ወእመቦ ብእሲተ እንተ ይትከዐዋ ደም ወነበረ እንዘ ይትከዐዋ እምነፍስታ ሰቡዕ መዋዕል ውእቱ ዘትክቶሃ ኵሉ ዘገሰሰ ርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And if a woman have an issue, and her issue in her flesh be blood, she shall be put apart seven days: and whosoever toucheth her shall be unclean until the even." +መርገምም ስትሆን የምትተኛበት ነገር ሁሉ ርኩስ ነው፤ የምትቀመጥበትም ነገር ሁሉ ርኩስ ነው።,ወኵሉ ዘላዕሌሁ ሰክበት እንዘ ትክት ይእቲ ርኩስ ውእቱ ወኵሉ ዘነበረት ላዕሌሁ ይረኵሰ ።,And every thing that she lieth upon in her separation shall be unclean: every thing also that she sitteth upon shall be unclean. +መኝታዋንም የሚነካ ሁሉ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።,ወኵሉ ዘገሰሰ ዐራታ የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ ሥጋሁ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And whosoever toucheth her bed shall wash his clothes, and bathe himself in water, and be unclean until the even." +የምትቀመጥበትንም ነገር ሁሉ የሚነካ ሁሉ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው።,ወኵሉ ዘገሰሰ እምኵሉ ንዋይ ዘላዕሌሁ ነበረት የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And whosoever toucheth any thing that she sat upon shall wash his clothes, and bathe himself in water, and be unclean until the even." +በመኝታዋም ላይ ወይም በምትቀመጥበት ነገር ላይ ቢሆን ሲነካው እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ነው።,ወእመኒ እንዘ ሀለወት ላዕለ ዐራታ አው ላዕለ ንዋይ ዘዲቤሁ ትነብር ይእቲ ዘገሰሰ ርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And if it be on her bed, or on any thing whereon she sitteth, when he toucheth it, he shall be unclean until the even." +ማንም ከእርስዋ ጋር ቢተኛ መርገምዋም ቢነካው፥ ሰባት ቀን ርኩስ ነው፤ የሚተኛበትም መኝታ ሁሉ ርኩስ ነው።,ወዘሰክበ ምስሌሃ ብእሲ ላዕሌሁ ይገብእ ርኵሳ ወርኩሰ ይከውን ሰቡዐ ዕለተ ወኵሉ ዐራት እንተ ላዕሌሃ ሰክበ ርኵስት ይእቲ ።,"And if any man lie with her at all, and her flowers be upon him, he shall be unclean seven days; and all the bed whereon he lieth shall be unclean." +ሴትም ከመርገም ቀን ሌላ ደምዋ ብዙ ቀን ቢፈስስ፥ ወይም ደምዋ ከመርገምዋ ወራት የሚበልጥ ቢፈስስ፥ በመርገምዋ ወራት እንደ ሆነች እንዲሁ በፈሳሽዋ ርኵስነት ወራት ትሆናለች፤ ርኩስ ናት።,ወእመቦ ብእሲተ እንተ ይትከዐዋ ደም ብዙኀ መዋዕለ ወፈድፋደ እምነ መዋዕለ ትክቶሃ ወእመኒ እምድኅረ ትክቶሃ ተክዕዋ በኵሉ መዋዕል ዘይትከዐዋ ርኵስት ይእቲ በከመ መዋዕለ ትክቶሃ ርኵስት ይእቲ ከማሁ ።,"And if a woman have an issue of her blood many days out of the time of her separation, or if it run beyond the time of her separation; all the days of the issue of her uncleanness shall be as the days of her separation: she shall be unclean." +ደምዋም በሚፈስስበት ወራት ሁሉ የምትተኛበት መኝታ ሁሉ በመርገምዋ ጊዜ እንደ ነበረው መኝታ ያለ ይሆንባታል፤ የምትቀመጥበት ነገር ሁሉ እንደ መርገምዋ ርኵስነት ርኵስ ነው።,ወኵሉ ዐራት እንተ ላዕሌሁ ሰክበት በኵሉ መዋዕል ዘይትከዐዋ ከመ ዐራተ ትክቶሃ ውእቱ ላቲ ወኵሉ ንዋይ ዘላዕሌሁ ነበረት ርኩስ ውእቱ በከመ ርኵሰ ትክቶሃ ።,"Every bed whereon she lieth all the days of her issue shall be unto her as the bed of her separation: and whatsoever she sitteth upon shall be unclean, as the uncleanness of her separation." +እነዚህንም ነገሮች የሚነካ ሁሉ ርኩስ ነው፤ ልብሱንም ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው።,ወኵሉ ዘገሰሳ ርኩስ ውእቱ ወየኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And whosoever toucheth those things shall be unclean, and shall wash his clothes, and bathe himself in water, and be unclean until the even." +ከፈሳሽዋም ብትነጻ ሰባት ቀን ትቈጥራለች ከዚያም በኋላ ንጹሕ ትሆናለች።,ወእመሰ ኀደጋ ውእቱ ዘይትከዐዋ ይኌልቁ ላቲ ሰቡዐ መዋዕለ ወእምድኅሬሁ ንጹሐ ትከውን ።,"But if she be cleansed of her issue, then she shall number to herself seven days, and after that she shall be clean." +በስምንተኛውም ቀን ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ይዛ ወደ ካህኑ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ታመጣቸዋለች።,ወበሳምንት ዕለት ትነሥእ ላቲ ክልኤ መዓንቀ አው ክልኤተ እጕለ ርግብ ወታመጽእ ኀበ ካህን ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And on the eighth day she shall take unto her two turtles, or two young pigeons, and bring them unto the priest, to the door of the tabernacle of the congregation." +ካህኑም አንደኛውን ለኃጢአት መሥዋዕት፥ ሌላውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት ያቀርባል፤ ካህኑም ስለ ፈሳሽዋ ርኵስነት በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይላታል።,ወይገብር ካህን አሐተ በእንተ ኀጢአት ወአሐተ ለመሥዋዕት ወያስተሰሪ ላቲ ካህን ቅድመ እግዚአብሔር በእንተ ውእቱ ዘተክዕዋ ዘርኩሳ ።,"And the priest shall offer the one for a sin offering, and the other for a burnt offering; and the priest shall make an atonement for her before the LORD for the issue of her uncleanness." +እንዲሁም በእነርሱ መካከል ያለችውን ማደሪያዬን ባረከሱ ጊዜ፥ በርኵስነታቸው እንዳይሞቱ የእስራኤልን ልጆች ከርኵስነታቸው ለያቸው።,ወንጹሓነ ረስይዎሙ ለደቂቀ እስራኤል እምነ ርኵሶሙ ወኢይሙቱ በእንተ ርኵሶሙ ከመ ኢያርኵሱ ደብተራየ እንተ ኀቤሆሙ ።,"Thus shall ye separate the children of Israel from their uncleanness; that they die not in their uncleanness, when they defile my tabernacle that is among them." +ፈሳሽ ነገር ላለበት ሰው፥ ይረክስም ዘንድ ዘሩ ለሚወጣበት ሰው፥,ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለዘይትከዐዎ ዘርኡ ወእመቦ ዘሰክበ ምስለ ብእሲት ወሥዑበ ኮነ ባቲ ፤,"This is the law of him that hath an issue, and of him whose seed goeth from him, and is defiled therewith;" +በመርገምዋም ለታመመች፥ ፈሳሽም ነገር ላለባቸው ለወንድም ለሴትም፥ የረከሰችንም ሴት ለሚገናኝ ሰው ሕጉ ይኸው ነው።,ወለእንተ ይትከዐዋኒ ደም በትክቶሃ ወለዘ ይትከዐዎኒ ዘርኡ በመዋዕለ ይትከዐዎ ለተባዕትኒ ወለአንስትኒ ወለብእሲኒ ዘሰክበ ምስለ ትክት ።,"And of her that is sick of her flowers, and of him that hath an issue, of the man, and of the woman, and of him that lieth with her that is unclean." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለአሮንና ለልጆቹ ለእስራኤልም ልጆች ሁሉ እንዲህ ብለህ ንገር። እግዚአብሔር ያዘዘው ይህ ነው፥ እንዲህም አለ።,በሎሙ ለአሮን ወለደቂቁ ወለኵሉ ደቂቀ እስራኤል ወንግሮሙ ዘንተ ቃለ ዘአዘዘ እግዚአብሔር ።,"Speak unto Aaron, and unto his sons, and unto all the children of Israel, and say unto them; This is the thing which the LORD hath commanded, saying," +ከእስራኤል ቤት ማናቸውም ሰው በሬ ወይም በግ ወይም ፍየል ቢያርድ፥ በሰፈሩ ውስጥ ወይም ከሰፈሩ ውጭ ቢያርደው፥,ወይቤ ብእሲ ብእሲ እመቦ ዘጠብሐ ላህመ አው በግዐ አው ጠሌ በውስተ ትዕይንት ወእመኒ በአፍአ እምትዕይንት ፤,"What man soever there be of the house of Israel, that killeth an ox, or lamb, or goat, in the camp, or that killeth it out of the camp," +በእግዚአብሔር ማደሪያ ፊት ለእግዚአብሔር ቍርባን ያቀርብ ዘንድ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባያመጣው፥ ደሙ በዚያ ሰው ላይ ይቈጠርበታ���፤ ደም አፍስሶአል፤ ያም ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።,ወኢያምጽአ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ከመ ይግበሮ መሥዋዕተ አው ዘመድኀኒት ዘኅሩይ ዘመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር እምከመ ጠብሖ በባዕድ ኢያምጽኦ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ከመ ያብእ ቍርባነ ለእግዚአብሔር ቅድመ ደብተራሁ ለእግዚአብሔር እስመ ቅትለ ነፍስ ይከውኖ ለውእቱ ብእሲ ወከዓዌ ደም ውእቱ ወለትሠሮ ይእቲ ነፍስ እምሕዝባ ፤,"And bringeth it not unto the door of the tabernacle of the congregation, to offer an offering unto the LORD before the tabernacle of the LORD; blood shall be imputed unto that man; he hath shed blood; and that man shall be cut off from among his people:" +ስለዚህ የእስራኤል ልጆች በሜዳ የሚያርዱትን መሥዋዕታቸውን ወደ እግዚአብሔር ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ያመጡታል፤ ወደ ካህኑም አምጥተው ለእግዚአብሔር ለደኅንነት መሥዋዕት ይሠዉታል።,ከመ ያምጽኡ ደቂቀ እስራኤል መሣውዒሆሙ ኵሎ ዘይሠውዑ በገዳም ወያበውእዎ ለእግዚአብሔር ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ኀበ ካህን ወይሠውዕዎ መሥዋዕተ መድኀኒት ለእግዚአብሔር ።,"To the end that the children of Israel may bring their sacrifices, which they offer in the open field, even that they may bring them unto the LORD, unto the door of the tabernacle of the congregation, unto the priest, and offer them for peace offerings unto the LORD." +ካህኑም በመገኛኛው ድንኳን ደጃፍ ባለው በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ ደሙን ይረጨዋል፥ ስቡንም ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ያቃጥለዋል።,ወይክዑ ካህን ደሞ ውስተ ምሥዋዕ ቅድመ እግዚአብሔር ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወይገብር ሥብሐ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And the priest shall sprinkle the blood upon the altar of the LORD at the door of the tabernacle of the congregation, and burn the fat for a sweet savour unto the LORD." +መሥዋዕታቸውንም ደግሞ ተከትለው ላመነዘሩባቸው ለሰይጣናት አይሠዉ። ይህ ለእነርሱ ለልጅ ልጃቸው ለዘላለም ሥርዓት ይሁን።,ወኢይሡዑ መሥዋዕቶሙ ለከንቱ በዘ ቦቱ ይዜምዉ ድኅሬሆሙ ወከመዝ ይኩንክሙ ሕግ ዘለዓለም በመዋዕሊክሙ ።,"And they shall no more offer their sacrifices unto devils, after whom they have gone a whoring. This shall be a statute for ever unto them throughout their generations." +ለእነርሱም እንዲህ በላቸው። ከእስራኤል ቤት በመካከላቸውም ከሚኖሩ እንግዶች ማናቸውም ሰው የሚቃጠል መሥዋዕት ወይም ሌላ መሥዋዕት ቢያቀርብ፥,ወበሎሙ ብእሲ ብእሲ እምደቂቀ እስራኤል ወእምደቂቀ ግዩራን እለ ሀለዉ ኀቤክሙ ዘገብረ መሥዋዕተ አው ቍርባነ ፤,"And thou shalt say unto them, Whatsoever man there be of the house of Israel, or of the strangers which sojourn among you, that offereth a burnt offering or sacrifice," +ለእግዚአብሔር ይሠዋ ዘንድ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባያመጣው፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።,ወኢያምጽአ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ከመ ይግበሮ ለእግዚአብሔር ለትሠሮ ይእቲ ነፍስ እምሕዝባ ።,"And bringeth it not unto the door of the tabernacle of the congregation, to offer it unto the LORD; even that man shall be cut off from among his people." +ከእስራኤልም ልጆች ወይም በመካከላቸው ከሚኖሩ እንግዶች ማናቸውም ሰው ደም ቢበላ፥ ደም በሚበላው በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አከብድበታለሁ፥ ያንንም ሰው ከሕዝቡ ለይቼ አጠፋዋለሁ።,ወብእሲ ብእሲ እምደቂቀ እስራኤል አው እምነ ግዩራን እለ ሀለዉ ኀቤክሙ ዘበልዐ እምኵሉ ደም ኣቀውም ገጽየ ላዕለ ይእቲ ነፍስ እንተ በልዐት ደመ ወእደመስሳ እምነ ሕዝባ ።,"And whatsoever man there be of the house of Israel, or of the strangers that sojourn among you, that eateth any manner of blood; I will even set my face against that soul that eateth blood, and will cut him off from among his people." +የሥጋ ሕይወት በደሙ ውስጥ ነውና፤ ደሙም ከሕይወቱ የተነሣ ያስተሰርያልና በመሠዊያው ላይ ለነፍሳችሁ ማስተስረያ ይሆን ዘንድ እኔ ለእናንተ ሰጠሁት።,እስመ ደሙ ውእቱ ነፍሱ ለኵሉ ሥጋ ወአነ ረሰይክዎ ለክሙ ለመሥዋዕት በዘ ��ቱ ታስተሰርዩ በእንተ ነፍስክሙ እስመ በደሙ ትትቤዘው ነፍስ ።,For the life of the flesh is in the blood: and I have given it to you upon the altar to make an atonement for your souls: for it is the blood that maketh an atonement for the soul. +ስለዚህ የእስራኤልን ልጆች። ከእናንተ ማንም ደምን አይበላም፥ በመካከላችሁም ከሚኖሩ እንግዶች ማንም ደምን አይበላም አልሁ።,ወበእንተ ዝንቱ እቤለክሙ ለደቂቀ እስራኤል ኵሉ ነፍስ እንተ እምኔክሙ ኢትብላዕ ደመ ወግዩርኒ ዘሀሎ ኀቤክሙ ኢይብላዕ ደመ ።,"Therefore I said unto the children of Israel, No soul of you shall eat blood, neither shall any stranger that sojourneth among you eat blood." +ከእስራኤልም ልጆች በመካከላቸውም ከሚኖሩ እንግዶች ማናቸውም ሰው የሚበላ እንስሳ ወይም ወፍ እያደነ ቢይዝ፥ ደሙን ያፈስሳል በአፈርም ይከድነዋል።,ወብእሲ ብእሲ እምደቂቀ እስራኤል አው እምነ ግዩራን እለ ሀለዉ ኀቤክሙ እመቦ ዘነዐወ ናዕዌ ወቀተለ አርዌ አው ዖፈ እምነ ዘይከውነክሙ ለበሊዕ ይክዑ ደሞ ወይደፍኖ በመሬት ።,"And whatsoever man there be of the children of Israel, or of the strangers that sojourn among you, which hunteth and catcheth any beast or fowl that may be eaten; he shall even pour out the blood thereof, and cover it with dust." +የሥጋ ሁሉ ሕይወትና ደሙ አንድ ነውና ስለዚህ ለእስራኤል ልጆች። የሥጋ ሁሉ ሕይወት ደሙ ነውና የሥጋውን ሁሉ ደም አትብሉ፤ የሚበላውም ሁሉ ተለይቶ ይጥፋ አልኋቸው።,እስመ ደሙ ለኵሉ ዘሥጋ ነፍሱ ውእቱ ወእቤሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ደሞ ለኵሉ ዘሥጋ ኢትብልዑ እስመ ደሙ ለኵሉ ዘሥጋ ነፍሱ ውእቱ ወኵሉ ዘበልዖ ለይሠሮ ።,"For it is the life of all flesh; the blood of it is for the life thereof: therefore I said unto the children of Israel, Ye shall eat the blood of no manner of flesh: for the life of all flesh is the blood thereof: whosoever eateth it shall be cut off." +የሞተውን ወይም አውሬ የሰበረውን የሚበላ ሰው ሁሉ፥ የአገር ልጅ ወይም እንግዳ ቢሆን፥ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል።,ወኵሉ ነፍስ ዘበልዐ ምውተ አው ብላዐ አርዌ እመኒ ዘእምፍጥረቱ ወእመኒ ዘእምግዩር የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And every soul that eateth that which died of itself, or that which was torn with beasts, whether it be one of your own country, or a stranger, he shall both wash his clothes, and bathe himself in water, and be unclean until the even: then shall he be clean." +ልብሱንና ገላውን ባያጥብ ግን ኃጢአቱን ይሸከማል።,ወእመሰ ኢኀፀበ አልባሲሁ ወኢተኀፅበ ሥጋሁ በማይ ይከውኖ ኀጢአተ ላዕለ ርእሱ ።,"But if he wash them not, nor bathe his flesh; then he shall bear his iniquity." +በእግዚአብሔር ፊት የቀረቡና የሞቱ ሁለት የአሮን ልጆች ከሞቱ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን ተናገረው፤,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ እምድኅረ ሞተ ክልኤሆሙ ደቂቀ አሮን በእንተ ዘአምጽኡ እሳተ እምባዕድ ቅድመ እግዚአብሔር ወሞቱ ።,"And the LORD spake unto Moses after the death of the two sons of Aaron, when they offered before the LORD, and died;" +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። እኔ በስርየቱ መክደኛ ላይ በደመናው ውስጥ እታያለሁና እንዳይሞት በመጋረጃው ውስጥ በታቦቱ ላይ ወዳለው ወደ ስርየቱ መክደኛ ወደ ተቀደሰው ስፍራ ሁልጊዜ እንዳይገባ ለወንድምህ ለአሮን ንገረው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዘ ይብል በሎ ለአሮን እኁከ ኢይባእ በኵሉ ሰዓት ውስተ ቅድሳት ውስተ ውስጡ ለመንጦላዕት ቅድመ ምሥሃል ዘመልዕልተ ታቦት ወኢይመውት እምከመ ባሕቱ በደመና አስተርአይኩ ።,"And the LORD said unto Moses, Speak unto Aaron thy brother, that he come not at all times into the holy place within the vail before the mercy seat, which is upon the ark; that he die not: for I will appear in the cloud upon the mercy seat." +እንዲሁ አሮን ለኃጢአት መሥዋዕት ወይፈን፥ ለሚቃጠል መሥዋዕትም አውራ በግ ይዞ ወደ ተቀደሰ ስፍራ ይግባ።,እምዝ ይባእ አሮን ውስተ ቅድሳት ምስለ ላ��ም ዘእምውስተ አልህምት ዘበእንተ ኀጢአት ወበግዕ ለመሥዋዕት ።,"Thus shall Aaron come into the holy place: with a young bullock for a sin offering, and a ram for a burnt offering." +የተቀደሰውን የበፍታ ቀሚስ ይልበስ፥ የበፍታውም ሱሪ በገላው ላይ ይሁን፥ የበፍታውንም መታጠቂያ ይታጠቅ፥ የበፍታውንም መጠምጠሚያ ይጠምጥም፤ እነዚህ የተቀደሱ ልብሶች ናቸው፤ ገላውንም በውኃ ታጥቦ ይልበሳቸው።,ወልብሰ ዐጌ ቅዱሰ ይልበስ ወቃሰ ዘዐጌ ይደይ ውስተ ሥጋሁ ወቅናተ ዘዐጌ ይቅነት ወልብሰ ዐጌ ዘቂዳርን ይልበስ እስመ አልባስ ቅዱስ ውእቱ ወተኀፂቦ በማይ ኵሎ ሥጋሁ ይልበሶሙ ።,"He shall put on the holy linen coat, and he shall have the linen breeches upon his flesh, and shall be girded with a linen girdle, and with the linen mitre shall he be attired: these are holy garments; therefore shall he wash his flesh in water, and so put them on." +ከእስራኤልም ልጆች ማኅበር ለኃጢአት መሥዋዕት ሁለት አውራ ፍየሎች፥ ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ አውራ በግ ይውሰድ።,እምውስተ ተዓይኖሙ ለደቂቀ እስራኤል ይንሣእ ክልኤተ ሐራጊተ እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ወበግዐ አሐደ ለመሥዋዕት ።,"And he shall take of the congregation of the children of Israel two kids of the goats for a sin offering, and one ram for a burnt offering." +አሮንም ለእርሱ ያለውን የኃጢአቱን መሥዋዕት ወይፈን ያቀርባል፥ ለራሱም ለቤተ ሰቡም ያስተሰርያል።,ወያበውእ አሮን ላህመ ዘበእንተ ኀጢአቱ ወያስተሰሪ ለርእሱ ወለቤቱ ።,"And Aaron shall offer his bullock of the sin offering, which is for himself, and make an atonement for himself, and for his house." +ሁለቱንም አውራ ፍየሎች ወስዶ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ አጠገብ በእግዚአብሔር ፊት ያቆማቸዋል።,ወእምዝ ያስተሰሪ በእልክቱ ክልኤቱ ሐራጊት ወያቀውሞሙ ቅድመ እግዚአብሔር ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And he shall take the two goats, and present them before the LORD at the door of the tabernacle of the congregation." +አሮንም በሁለቱ ፍየሎች ላይ ዕጣ ይጥልባቸዋል፥ አንዱን ዕጣ ለእግዚአብሔር ሌላውንም ዕጣ ለሚለቀቅ።,ወይወዲ አሮን ላዕለ ክልኤሆሙ ሐራጊት ዕፀወ ዘቦቱ ያስተዓፁ አሐዱ ዕፅ ዘእግዚአብሔር ወአሐዱ ዕፅ ለዘ አብአ ።,"And Aaron shall cast lots upon the two goats; one lot for the LORD, and the other lot for the scapegoat." +አሮንም የእግዚአብሔር ዕጣ የሆነበትን ፍየል ያቀርባል፥ ስለ ኃጢአትም መሥዋዕት ያደርገዋል።,ወያመጽኦ አሮን ለሐርጌ ዘወድቀ ላዕሌሁ ዕፀ እግዚአብሔር ወያበውኦ በእንተ ኀጢአት ።,"And Aaron shall bring the goat upon which the LORD'S lot fell, and offer him for a sin offering." +የመለቀቅም ዕጣ የሆነበትን ፍየል ያስተሰርይበት ዘንድ፥ ለመለቀቅም ወደ ምድረ በዳ ይሰድደው ዘንድ በሕይወቱ በእግዚአብሔር ፊት ያቆመዋል።,ወሐርጌሰ ዘወድቀ ላዕሌሁ ዕፀ ዘአምጽአ ያቀውሞ ሕያዎ ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ያስተስሪ ቦቱ ወከመ ይፈንዎ ኀበ ያግዕዝዎ ወየኀድግዎ ውስተ ገዳም ።,"But the goat, on which the lot fell to be the scapegoat, shall be presented alive before the LORD, to make an atonement with him, and to let him go for a scapegoat into the wilderness." +አሮንም ስለ ራሱ ኃጢአት የሚሠዋውን መሥዋዕት ወይፈኑን ያቀርባል፤ ለራሱም ለቤተ ሰቡም ያስተሰርያል፤ ስለ ኃጢአቱ የእርሱን መሥዋዕት ወይፈኑን ያርዳል።,ወያበውእ አሮን ላህመ ዘበእንተ ኀጢአቱ ወያስተሰሪ ሎቱ ወለቤቱ ወይጠብሖ ለውእቱ ላህም ዘበእንተ ኀጢአቱ ።,"And Aaron shall bring the bullock of the sin offering, which is for himself, and shall make an atonement for himself, and for his house, and shall kill the bullock of the sin offering which is for himself:" +በእግዚአብሔርም ፊት ካለው መሠዊያ ላይ የእሳት ፍም አምጥቶ ጥናውን ይሞላል፥ ከተወቀጠውም ከጣፋጭ ዕጣን እጁን ሙሉን ይወስዳል፤ ወደ መጋረጃውም ውስጥ ያመጣዋል።,ወይነሥእ ማዕጠንተ ወይመልእ እሳተ እምፍሕም ዘውስተ ምሥዋዕ ዘቅድመ እግዚአብሔር ወይመልእ እዴሁ እምነ ዕጣን ዘ��ዩን ዘድቁቅ ወያበውእ ውስጠ እምነ መንጦላዕት ።,"And he shall take a censer full of burning coals of fire from off the altar before the LORD, and his hands full of sweet incense beaten small, and bring it within the vail:" +እንዳይሞትም የጢሱ ደመና በምስክሩ ላይ ያለውን መክደኛ ይሸፍን ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት ዕጣኑን በእሳቱ ላይ ያደርጋል።,ወይወዲ ውእተ ዕጣነ ውስተ ማዕጠንት ቅድመ እግዚአብሔር ወይከድን ጢሱ ለውእቱ ምሥሃለ ዘዲበ ታቦት ወኢይመውት ።,"And he shall put the incense upon the fire before the LORD, that the cloud of the incense may cover the mercy seat that is upon the testimony, that he die not:" +ከወይፈኑም ደም ወስዶ በስርየቱ መክደኛ ላይ ወደ ምሥራቅ በጣቱ ይረጨዋል፤ ከደሙም በመክደኛው ፊት በጣቱ ሰባት ጊዜ ይረጫል።,ወይነሥእ እምውስተ ደሙ ለውእቱ ላህም ወይነዝኅ ውስተ ምሥሃል ለመንገለ ሠርቁ ውስተ ገጹ ለምሥሃል ይነዝኅ ስብዕ እምውስተ ውእቱ ደም በአጽባዕቱ ።,"And he shall take of the blood of the bullock, and sprinkle it with his finger upon the mercy seat eastward; and before the mercy seat shall he sprinkle of the blood with his finger seven times." +ስለ ሕዝቡም ኃጢአት የሚሠዋውን መሥዋዕት ፍየል ያርዳል፥ ደሙም ወደ መጋረጃው ውስጥ ያመጣዋል፤ በወይፈኑም ደም እንዳደረገ በፍየሉ ደም ያደርጋል፤ በመክደኛውም ላይና በመክደኛውም ፊት ይረጨዋል።,ወይጠብሕ ሐርጌ ዘበእንተ ኀጢአተ ዘእምኀበ ሕዝብ ቅድመ እግዚአብሔር ወያበውእ እምነ ደሙ ውስጠ እምነ መንጦላዕት ወይገብሮ ለደሙ በከመ ገብረ ደመ ላህም ወይነዝኅ እምነ ደሙ ውስተ ምሥሃል መንገለ ገጹ ለምሥሃል ።,"Then shall he kill the goat of the sin offering, that is for the people, and bring his blood within the vail, and do with that blood as he did with the blood of the bullock, and sprinkle it upon the mercy seat, and before the mercy seat:" +ከእስራኤል ልጆች ርኵስነት ከመተላለፋቸውም ከኃጢአታቸውም የተነሣ ለመቅደሱ ያስተሰርይለታል፤ እንዲሁም በርኩስነታቸው መካከል ከእነርሱ ጋር ለኖረች ለመገናኛው ድንኳን ያደርጋል።,ወያስተሰሪ በቅዱስ እምነ ርኵሶሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበእንተ ዐመፃሆሙ ወበእንተ ኵሉ ኀጣይኢሆሙ ወከመዝ ይገብር ለደብተራ ዘመርጡል እንተ ተገብረት ውስቴቶሙ ውስተ ማእከለ ርኵሶሙ ።,"And he shall make an atonement for the holy place, because of the uncleanness of the children of Israel, and because of their transgressions in all their sins: and so shall he do for the tabernacle of the congregation, that remaineth among them in the midst of their uncleanness." +እርሱም ለማስተስረይ ወደ መቅደሱ በገባ ጊዜ ለራሱ፥ ለቤተ ሰቡም፥ ለእስራኤል ጉባዔ ሁሉ አስተስርዮ እስኪወጣ ድረስ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ማንም አይኖርም።,ወአልቦ ዘየሀሉ ሰብእ ወኢመኑ ሶበ ይበውእ ውስተ ውእቱ ቅድሳት ከመ ያስተስሪ ወአልቦ ዘየሀሉ እስከ ይወፅእ ወያስተሰሪ ለርእሱ ወለቤቱ ወለኵሉ ተዓይኖሙ ለእስራኤል ።,"And there shall be no man in the tabernacle of the congregation when he goeth in to make an atonement in the holy place, until he come out, and have made an atonement for himself, and for his household, and for all the congregation of Israel." +በእግዚአብሔርም ፊት ወዳለው ወደ መሠዊያ ወጥቶ ያስተሰርይለታል፤ ከወይፈኑም ደም ከፍየሉም ደም ወስዶ በመሠዊያው ዙሪያ ያሉትን ቀንዶች ያስነካል።,ወይወፅእ ኀበ ምሥዋዕ ዘሀለወ ቅድመ እግዚአብሔር ወያስተሰሪ ቦቱ ወይነሥእ እምነ ደም ዘላህም ወእምነ ደም ዘሐርጌ ወይወዲ ውስተ አቅርንቲሁ ለምሥዋዕ ውስተ ዐውዶሙ ።,"And he shall go out unto the altar that is before the LORD, and make an atonement for it; and shall take of the blood of the bullock, and of the blood of the goat, and put it upon the horns of the altar round about." +ከደሙም በእርሱ ላይ ሰባት ጊዜ በጣቱ ይረጫል፥ ከእስራኤልም ልጆች ርኵስነት ያነጻዋል፥ ይቀድሰውማል።,ወይነዝኅ ላዕሌሁ እምውስተ ውእቱ ደም በአጽባዕቱ ስብዕ ወያነጽሕ ወይቄድስ እምነ ኵሉ ርኵሶሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And he shall sprinkle of the blood upon it with his finger seven times, and cleanse it, and hallow it from the uncleanness of the children of Israel." +መቅደሱንም፥ የመገናኛውንም ድንኳን፥ መሠዊያውንም ማስተስረይ ከፈጸመ በኋላ ሕያውን ፍየል ያቀርባል፤,ወይፌጽም አስተስርዮ በቅዱስ ወበደብተራ ዘመርጡል ወበምሥዋዕ ወያነጽሕ በእንተ ካህናትኒ ወያመጽእ ሐርጌ ዘሕያው ።,"And when he hath made an end of reconciling the holy place, and the tabernacle of the congregation, and the altar, he shall bring the live goat:" +አሮንም ሁለቱን እጆቹን በሕያው ፍየል ራስ ላይ ይጭናል፥ በላዩም የእስራኤልን ልጆች በደል ሁሉ መተላለፋቸውንም ሁሉ ኃጢአታቸውንም ሁሉ ይናዝዛል፤ በፍየሉም ራስ ላይ ያሸክመዋል፥ በተዘጋጀው ሰውም እጅ ወደ ምድረ በዳ ይሰድደዋል።,ወይወዲ አሮን ክልኤሆን እደዊሁ ላዕለ ርእሱ ለውእቱ ሐርጌ ዘሕያው ወይትናሐይ በላዕሌሁ ኵሎ ኀጣይኦሙ ለደቂቀ እስራኤል ወኵሎ ዐመፃሆሙ ወኵሎ አበሳሆሙ ወይወዲ እደዊሁ ላዕለ ርእሱ ለውእቱ ሐርጌ ዘሕያው ወይፌንዎ ሐቅለ ምስለ ብእሲ ዘተረስየ ።,"And Aaron shall lay both his hands upon the head of the live goat, and confess over him all the iniquities of the children of Israel, and all their transgressions in all their sins, putting them upon the head of the goat, and shall send him away by the hand of a fit man into the wilderness:" +ፍየሉም ኃጢአታቸውን ሁሉ ወደ በረሀ ይሸከማል፤ ፍየሉንም በምድረ በዳ ውስጥ ይለቅቀዋል።,ወይነሥእ ዝክቱ ሐርጌ ላዕለ ርእሱ ኀጣይኦሙ ወየኀድጎ ለውእቱ ሐርጌ ውስተ ምድረ በድው ኀበ አልቦ ዕፀ ።,And the goat shall bear upon him all their iniquities unto a land not inhabited: and he shall let go the goat in the wilderness. +አሮንም ወደ መገናኛው ድንኳን ይገባል፥ ወደ መቅደሱም በገባ ጊዜ የለበሰውን የበፍታ ልብስ ያወልቃል፥ በዚያም ይተወዋል፤,ወይበውእ አሮን ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወያነብር አልባሰ ዘላዕሌሁ ዘዐጌ ዘለብሰ ሶበ ለበዊእ ውስተ ቅድሳት ወያነብሮ ህየ ።,"And Aaron shall come into the tabernacle of the congregation, and shall put off the linen garments, which he put on when he went into the holy place, and shall leave them there:" +በተቀደሰውም ስፍራ ገላውን በውኃ ይታጠባል፥ ሌላውንም ልብስ ለብሶ ይወጣል፤ የእርሱንም የሚቃጠል መስዋዕት፥ የሕዝቡንም የሚቃጠል መስዋዕት ያቀርባል፥ ለራሱም ለሕዝቡም ያስተሰርያል።,ወይትኀፀብ ሥጋሁ በማይ በመካን ቅዱስ ወይለብስ አልባሲሁ ወወፂኦ ይገብር መሥዋዕቶ ወመሥዋዕተ ሕዝብኒ ወያስተሰሪ ለርእሱ ወለቤቱ ወለሕዝብኒ በከመ በእንተ ካህናት ።,"And he shall wash his flesh with water in the holy place, and put on his garments, and come forth, and offer his burnt offering, and the burnt offering of the people, and make an atonement for himself, and for the people." +የኃጢያቱንም መስዋዕት ስብ በመሰዊያው ላይ ያቃጥለዋል።,ወሥብሐ ዘበእንተ ኀጢአት ይወድዮ ውስተ ምሥዋዕ ።,And the fat of the sin offering shall he burn upon the altar. +ለመለቀቅ የሚሆነውን ፍየል የወሰደ ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ይገባል።,ወዝክቱ ዘአውፅኦ ለሐርጌ ዘፈለጡ ከመ ያግዕዙ የኀፅብ አልባሰሁ ወይትኀፀብ ሥጋሁ በማይ ወእምዝ ይበውእ ውስተ ትዕይንት ።,"And he that let go the goat for the scapegoat shall wash his clothes, and bathe his flesh in water, and afterward come into the camp." +ለማስተስረያም እንዲሆን ደማቸው ወደ መቅደስ የገባውን የኃጢአቱን መስዋዕት ወይፈንና የኃጢአቱን መስዋዕት ፍየል ከሰፈሩ ወደ ውጭ ያወጡአቸዋል፤ ቁርበታቸውንም፥ ሥጋቸውንም፥ ፈርሳቸውንም በእሳት ያቃጥላሉ።,ወላህምኒ ዘበእንተ ኀጢአት ወሐርጌኒ ዘበእንተ ኀጢአትኒ ዘአብኡ ደሞሙ ከመ ያስተስርዩ ቦቱ በውስተ ቅድሳት ያወፅእዎሙ አፍአ እምትዕይንት ወያውዕይዎሙ በእሳት ወአምእስቲሆሙኒ ወሥጋሆሙኒ ወካዕሴሆሙኒ ።,"And the bullock for the sin offering, and the goat for the sin offering, whose blood was brought in to make atonement in the holy place, shall one carry forth without the camp; and they shall burn in the fire their skins, and their flesh, and their dung." +ያቃጠላቸውም ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል።,ወዝክቱ ዘአውዐዮሙ የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ ሥጋሁ በማይ ወእምዝ ይበውእ ውስተ ትዕይንት ።,"And he that burneth them shall wash his clothes, and bathe his flesh in water, and afterward he shall come into the camp." +ይህም የዘላለም ሥርዓት ይሁንላችሁ፤ በዚህ ቀን ትነጹ ዘንድ ማስተስረያ ይሆንላችኋልና በሰባተኛው ወር ከወሩም በአስረኛው ቀን ራሳችሁን አስጨንቋት፥ የአገር ልጅም በእናንተ መካከል የተቀመጠም እንግዳ ሥራን ሁሉ አትሥሩበት፤ በእግዚአብሔርም ፊት ከኃጢአታችሁ ሁሉ ትነጻላችሁ።,ወዝንቱ ሕገ ይኩንክሙ ለዓለም ወበሳብዕ ወርኅ አመ ዐሡሩ ለሠርቅ አሕምምዋ ለነፍስክሙ ወኵሎ ግብረ ኢትግበሩ ዘእምፍጥረቱኒ ወዘግዩርኒ ወዘሀለወኒ ኀቤክሙ ።,"And this shall be a statute for ever unto you: that in the seventh month, on the tenth day of the month, ye shall afflict your souls, and do no work at all, whether it be one of your own country, or a stranger that sojourneth among you:" +ታላቅ ሰንበት ይሆንላችኋል፥ ራሳችሁንም ታዋርዳላችሁ፤ የዘላለም ሥርዓት ነው።,እስመ በይእቲ ዕለት ያስተሰሪ በእንቲአክሙ ከመ ያንጽሕክሙ እምኵሉ ኀጣይእክሙ ቅድመ እግዚአብሔር ወትነጽሑ ።,"For on that day shall the priest make an atonement for you, to cleanse you, that ye may be clean from all your sins before the LORD." +የሚቀባውም፥ በአባቱ ፋንታ ካህን ሊሆን የሚካነው ካህን ያስተስርይ፥ የተቀደሰውንም የበፍታ ልብስ ይልበስ፤,እስመ ሰንበተ ሰናብት ይእቲ ለክሙ ወአሕምምዋ ለነፍስክሙ ወሕግ ውእቱ ለክሙ ዘለዓለም ።,"It shall be a sabbath of rest unto you, and ye shall afflict your souls, by a statute for ever." +ለቅድስተ ቅዱሳኑም ያስተስርይ፤ ለመገናኛውም ድንኳን ለመሠዊያውም ያስተስርይ፤ ለካህናቱም ለጉባኤውም ሕዝብ ሁሉ ያስተስርይ።,ወያስተሰሪ ካህን ዘቀብእዎ ወዘፈጸሙ እደዊሁ ከመ ይኩን ካህነ እምድኅረ አቡሁ ወይለብስ አልባሰ ዐጌ አልባሰ ቅድሳት ።,"And the priest, whom he shall anoint, and whom he shall consecrate to minister in the priest's office in his father's stead, shall make the atonement, and shall put on the linen clothes, even the holy garments:" +ይህም አንድ ጊዜ በዓመት ለእስራኤል ልጆች ስለ ኃጢአታቸው ሁሉ ያስተስርይ ዘንድ የዘላለም ሥርዓት ይሁንላችሁ። እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው እንዲሁ አደረገ።,ወያስተሰሪ በቅዱሰ ቅዱሳን ወበደብተራ ዘመርጡል ወበምሥዋዕ ያስተሰሪ ወበእንተ ካህናትኒ ወበእንተ ኵሉ ተዓይን ያስተሰሪ ።,"And he shall make an atonement for the holy sanctuary, and he shall make an atonement for the tabernacle of the congregation, and for the altar, and he shall make an atonement for the priests, and for all the people of the congregation." +በስምንተኛውም ቀን እንዲህ ሆነ፤ ሙሴ አሮንንና ልጆቹን የእስራኤልንም ሽማግሌዎች ጠራ።,ወኮነ በሳምንት ዕለት ጸውዖሙ ሙሴ ለአሮን ወለደቂቁ ወለአእሩገ እስራኤል ።,"And it came to pass on the eighth day, that Moses called Aaron and his sons, and the elders of Israel;" +አሮንንም አለው። ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ከመንጋው እምቦሳውን፥ ስለሚቃጠልም መሥዋዕት አውራውን በግ ነውር የሌለባቸውን ወስደህ በእግዚአብሔር ፊት አቅርባቸው።,ወይቤሎ ለአሮን ንሣእ ለከ ላህመ እምነ አልህምት ዘበእንተ ኀጢአት ወበግዐ ለመሥዋዕት ወአምጽኦሙ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And he said unto Aaron, Take thee a young calf for a sin offering, and a ram for a burnt offering, without blemish, and offer them before the LORD." +የእስራኤልንም ልጆች። ዛሬ እግዚአብሔር ይገለጥላችኋልና ለኃጢአት መሥዋዕት አውራ ፍየልን፥ ለሚቃጠልም መሥዋዕት ነውር የሌለባቸውን አንድ ዓመት የሆናቸውን እምቦሳና ጠቦትን፥ ለደኅንነትም መሥዋዕት በሬንና አውራን በግ፥ በዘይትም የተለወሰ የእህልን ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ይሠዉ ዘንድ ውሰዱ ብለህ ንገራቸው።,ወንግሮሙ ለአእሩገ እስራኤል ወበሎሙ ንሥኡ ሐርጌ አሐደ እምአጣሊ ዘበእንተ ኀጢአት ወበግዐ ወላህመ ወማሕስአ ዘዓመት ንጹሓነ ለመሥዋዕት ።,"And unto the children of Israel thou shalt speak, saying, Take ye a kid of the goats for a sin offering; and a calf and a lamb, both of the first year, without blemish, for a burnt offering;" +ሙሴም ያዘዛቸውን ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ አመጡ፤ ማኅበሩም ሁሉ ቀርበው በእግዚአብሔር ፊት ቆሙ።,ወላህመኒ እምአልህምት ወበግዐኒ ለመሥዋዕተ መድኀኒት ቅድመ እግዚአብሔር ወስንዳሌ ዘልውስ በቅብእ እስመ ዮም ያስተርኢ ለክሙ እግዚአብሔር ።,"Also a bullock and a ram for peace offerings, to sacrifice before the LORD; and a meat offering mingled with oil: for to day the LORD will appear unto you." +ሙሴም። ታደርጉት ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘው ይህ ነው፤ የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጥላችኋል አለ።,ወነሥኡ በከመ አዘዞሙ ሙሴ ቅድመ ደብተራ ዘመርጡል ወመጽአ ኵሉ ተዓይን ወቆመ ቅድመ እግዚአብሔር ።,And they brought that which Moses commanded before the tabernacle of the congregation: and all the congregation drew near and stood before the LORD. +ሙሴም አሮንን። ወደ መሠዊያው ቀርበህ የኃጢአትህን መሥዋዕትና የሚቃጠለውን መሥዋዕትህን ሠዋ፥ ለራስህና ለሕዝቡም አስተስርይ፤ እግዚአብሔርም እንዳዘዘ የሕዝቡን ቍርባን አቅርብ አስተስርይላቸውም አለው።,ወይቤሎሙ ሙሴ ዝንቱ ውእቱ ቃል ዘይቤለክሙ እግዚአብሔር ግበሩ ወያስተርኢ ለክሙ ስብሐተ እግዚአብሔር ።,"And Moses said, This is the thing which the LORD commanded that ye should do: and the glory of the LORD shall appear unto you." +አሮንም ወደ መሠዊያው ቀርቦ ስለ ራሱ ኃጢአት መሥዋዕት የሆነውን እምቦሳ አረደ።,ወይቤሎ ሙሴ ለአሮን ሑር ኀበ ምሥዋዕ ወግበር ዘበእንተ ኀጢአትከ ወዘመሥዋዕትከ ወአስተስሪ ለርእስከ ወለቤትከ ወእምዝ ግበር መሥዋዕተ ዘሕዝብ ወአስተስሪ ሎሙ በከመ አዘዘ እግዚአብሔር ።,"And Moses said unto Aaron, Go unto the altar, and offer thy sin offering, and thy burnt offering, and make an atonement for thyself, and for the people: and offer the offering of the people, and make an atonement for them; as the LORD commanded." +የአሮንም ልጆች ደሙን አቀረቡለት፤ ጣቱንም በደሙ ውስጥ ነክሮ የመሠዊያውን ቀንዶች አስነካ፥ ደሙንም ከመሠዊያው በታች አፈሰሰው።,ወሖረ አሮን ኀበ ምሥዋዕ ወጠብሐ ላህመ ዘበእንተ ኀጢአቱ ።,"Aaron therefore went unto the altar, and slew the calf of the sin offering, which was for himself." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ከኃጢአቱ መሥዋዕት ስቡንና ኵላሊቶቹን፥ የጕበቱንም መረብ በመሠዊያው ላይ አቃጠለ።,ወአምጽኡ ደቂቀ አሮን ደሞ ኀቤሁ ወጠምዐ አጽባዕቶ ውስተ ደሙ ወወደየ ውስተ አቅርንተ ምሥዋዕ ወከዐወ ደሞ ውስተ ምንባረ ምሥዋዕ ።,"And the sons of Aaron brought the blood unto him: and he dipped his finger in the blood, and put it upon the horns of the altar, and poured out the blood at the bottom of the altar:" +ሥጋውንና ቁርበቱንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠለ።,ወሥብሖሰ ወክልኤሆን ኵለያቲሁ ወከብዶ እንተ ትንእስ ዘበእንተ ኀጢአት ወደየ ውስተ ምሥዋዕ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"But the fat, and the kidneys, and the caul above the liver of the sin offering, he burnt upon the altar; as the LORD commanded Moses." +የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አረደ፤ የአሮንም ልጆች ደሙን አመጡለት፥ እርሱም በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ረጨው።,ወሥጋሁሰ ወማእሶ አውዐዩ በእሳት አፍአ እምትዕይንት ።,And the flesh and the hide he burnt with fire without the camp. +የሚቃጠለውንም መሥዋዕት በየብልቱ፥ ራሱንም አመጡለት፤ እርሱም በመሠዊያው ላይ አቃጠለው።,ወጠብሐ ዘመሥዋዕትኒ ወአምጽኡ ደቂቀ አሮን ኀቤሁ ደሞ ወከዐዎ ዐውደ ምሥዋዕ ።,"And he slew the burnt offering; and Aaron's sons presented unto him the blood, which he sprinkled round about upon the altar." +የሆድ ዕቃውንና እግሮቹንም አጠበ፤ በመሠዊያውም በሚቃጠለው መሥዋዕት ላይ አቃጠለው።,ወመሥዋዕቶኒ አምጽኡ ሎቱ በበመለያልይሁ ወርእሶኒ ወወደዮ ውስተ ምሥዋዕ ።,"And they presented the burnt offering unto him, with the pieces thereof, and the head: and he burnt them upon the altar." +የሕዝቡንም ቍርባን አቀረበ፤ ስለ ሕዝቡ ለኃጢአት መሥዋዕት የሆነውን ፍየል ወስዶ አረደው፥ ስለ ኃጢአትም እንደ ፊተኛው ሠዋው።,ወኀፀበ ንዋየ ውስጡ ወእገሪሁ ወወደዮ ላዕለ ምሥዋዕ ዲበ መሥዋዕት ።,"And he did wash the inwards and the legs, and burnt them upon the burnt offering on the altar." +የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አቀረበ፥ እንደ ሥርዓቱም አደረገው።,ወእምዝ አብአ ቍርባኖ ለሕዝብ ወነሥኦ ለውእቱ ሐርጌ ዘበእንተ ኀጢአት ዘሕዝብ ወጠብሖ ወአንጽሖ ወመተሮ ከመ ዘቀዳሚ ።,"And he brought the people's offering, and took the goat, which was the sin offering for the people, and slew it, and offered it for sin, as the first." +የእህሉንም ቍርባን አቀረበ፥ ከእርሱም እፍኝ ሙሉ ወስዶ በጥዋት ከሚቃጠለው መሥዋዕት ሌላ በመሰዊያው ላይ አቃጠለው።,ወአብአ መሥዋዕተ ወገብሮ በሕጉ ።,"And he brought the burnt offering, and offered it according to the manner." +ስለ ሕዝቡ የሆነውን የደኅንነት መሥዋዕት በሬውንና አውራውን በግ አረደ፤ የአሮንም ልጆች ደሙን አመጡለት፥,ወአምጽአ መሥዋዕተ መልአ እዴሁ እምኔሁ ወወደዮ ውስተ ምሥዋዕ ዘእንበለ መሥዋዕት ዘነግህ ።,"And he brought the meat offering, and took an handful thereof, and burnt it upon the altar, beside the burnt sacrifice of the morning." +በመሠዊያውም ላይ በዙሪያው ረጨው፤ የበሬውንና የአራውንም በግ ስብ፥ ላቱንም፥ የሆድ ዕቃውንም የሚሸፍነውን ስብ፥ ኩላሊቶቹንም፥ የጉበቱንም መረብ አመጡለት።,ወእምዝ ጠብሐ ላህመ ወበግዐ ዘመሥዋዕተ መድኀኒት ዘሕዝብ ወአምጽኡ ደቂቀ አሮን ደሞ ኀቤሁ ወከዐዎ ዐውደ ምሥዋዕ ፤,"He slew also the bullock and the ram for a sacrifice of peace offerings, which was for the people: and Aaron's sons presented unto him the blood, which he sprinkled upon the altar round about," +ስቡንም በፍርምባዎቹ ላይ አደረጉ፥ ስቡንም በመሠዊያው ላይ አቃጠለ፤,ወሥብሐ ዘላህምኒ ወዘበግዕኒ ወሐቌሁ ወሥብሐ ዘይገለብባ ለከርሡ ወክልኤሆን ኵለያቲሁ ወሥብሐ ዘላዕሌሆን ወከብዶ እንተ ትንእስ ።,"And the fat of the bullock and of the ram, the rump, and that which covereth the inwards, and the kidneys, and the caul above the liver:" +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው አሮን ፍርምባዎቹንና ቀኝ ወርቹን በእግዚአብሔር ፊት ለመወዝወዝ ቁርባን ወዘወዘው።,ወአንበረ ሥብሖ ዲበ ተላዕ ወወደዮ ውስተ ምሥዋዕ ።,"And they put the fat upon the breasts, and he burnt the fat upon the altar:" +አሮንም እጆቹን ወደ ሕዝቡ ዘረጋ ባረካቸውም፤ የኃጢያቱን የሚቃጠለውንም የደኅንነቱንም መሥዋዕት ከሠዋ በኋላ ወረደ።,ወተላዐ ወአገዳ ዘየማን መተረ ለአሮን ሀብቱ ውእቱ ዘቅድመ እግዚአብሔር በከመ አዘዞ ለሙሴ ።,And the breasts and the right shoulder Aaron waved for a wave offering before the LORD; as Moses commanded. +ሙሴና አሮንም ወደ መገናኛው ድንኳን ገቡ፤ ወጡም፥ ሕዝቡንም ባረኩ፤ የእግዚአብሔርም ክብር ለሕዝቡ ሁሉ ተገለጠ።,ወአልዐለ አሮን እዴሁ ላዕለ ሕዝብ ወባረኮሙ ወወረደ ገቢሮ ዘበእንተ ኀጢአት ወዘመሥዋዕት ወዘመድኀኒት ።,"And Aaron lifted up his hand toward the people, and blessed them, and came down from offering of the sin offering, and the burnt offering, and peace offerings." +እሳትም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጣ፥ በመሠዊያውም ላይ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ስቡንም በላ፤ ሕዝቡም ሁሉ አይተው እልል አሉ፥ በግምባራቸውም ወደቁ።,ወቦኡ ሙሴ ወአሮን ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወወፂኦሙ ባረክዎ ለኵሉ ሕዝብ ወአስተርአየ ስብሐተ እግዚአብሔር ለኵሉ ሕዝብ ።,"And Moses and Aaron went into the tabernacle of the congregation, and came out, and blessed the people: and the glory of the LORD appeared unto all the people." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ሴት ብታረግዝ ወንድ ልጅም ብትወልድ፥ ሰባት ቀን ያህል የረከሰች ናት፤ እንደ ሕመምዋ መርገም ወራት ትረክሳለች።,በሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወንግሮሙ እንዘ ትብል ብእሲት እመ ፀንሰት ወወለደት ተባዕተ ርኵስት ይእቲ እሰከ ሰቡዕ ዕለት በከመ መዋዕለ ትክቶሃ ርኵስት ይእቲ ።,"Speak unto the children of Israel, saying, If a woman have conceived seed, and born a man child: then she shall be unclean seven days; according to the days of the separation for her infirmity shall she be unclean." +በስምንተኛውም ቀን ልጁ ከሥጋው ሸለፈት ይገረዝ።,ወበሳምንት ዕለት ታገዝሮ ከተማ ነፍስቱ ።,And in the eighth day the flesh of his foreskin shall be circumcised. +ከደምዋም እስክትነጻ ሠላሳ ሦስት ቀን ትቀመጥ፤ የመንጻትዋ ቀንም እስኪፈጸም ድረስ የተቀደሰን ነገር አትንካ፥ ወደ መቅደስም አትግባ።,ወበሢላሳ ወሠሉስ ዕለት ትነብር በእንተ ደማ ለነጺሖታ ፤ እምኵሉ ቅዱስ ኢትገስስ ወውስተ መቅደስ ኢትበውእ እስከ ይትፈጾም መዋዕለ ንጽሓ ።,"And she shall then continue in the blood of her purifying three and thirty days; she shall touch no hallowed thing, nor come into the sanctuary, until the days of her purifying be fulfilled." +ሴት ልጅም ብትወልድ እንደ መርገምዋ ወራት ሁለት ሳምንት ያህል የረከሰች ናት፤ ከደምዋም እስክትነጻ ድረስ ስድሳ ስድስት ቀን ትቀመጥ።,ወእመሰ አንስተ ወለደት ርኵስት ይእቲ መዋዕለ ክልኤተ ሰቡዐ በከመ ትክቶሃ ወስሳ ወሰዱሰ ዕለተ ትነብር በእንተ ደማ ለንጽሓ ።,"But if she bear a maid child, then she shall be unclean two weeks, as in her separation: and she shall continue in the blood of her purifying threescore and six days." +የመንጻትዋ ወራትም በተፈጸመ ጊዜ፥ ለወንድ ልጅ ወይም ለሴት ልጅ፥ የአንድ ዓመት ጠቦት ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ የርግብም ግልገል ወይም ዋኖስ ለኃጢአት መሥዋዕት ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ወደ ካህኑ ታምጣለት።,ወአመ ተፈጸመ መዋዕለ ንጽሓ እመኒ በእንተ ወልድ ወእመኒ በእንተ ወለት ታመጽእ በግዐ ዘዓመት ለመሥዋዕት ወእጕለ ርግብ አው ዘማዕነቅ በእንተ ኀጢአት ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ኀበ ካህን ።,"And when the days of her purifying are fulfilled, for a son, or for a daughter, she shall bring a lamb of the first year for a burnt offering, and a young pigeon, or a turtledove, for a sin offering, unto the door of the tabernacle of the congregation, unto the priest:" +እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ያቀርበዋል ያስተሰርይላትማል፤ ከደምዋም ፈሳሽ ትነጻለች። ወንድ ወይም ሴት ለምትወልድ ሴት ሕጉ ይህ ነው።,ወያበውኦ ቅድመ እግዚአብሔር ወያስተሰሪ ላቲ ካህን ወያነጽሓ እምነቅዐ ደማ ፤ ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለእንተ ትወልድ እመኒ ተባዕተ ወእመኒ አንስተ ።,"Who shall offer it before the LORD, and make an atonement for her; and she shall be cleansed from the issue of her blood. This is the law for her that hath born a male or a female." +ጠቦት ለማምጣት ገንዘብዋ ያልበቃት እንደ ሆነ ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች፥ አንዱን ለሚቃጠል መሥዋዕት ሌላውንም ለኃጢአት መሥዋዕት ታቀርባለች፤ ካህኑም ያስተሰርይላታል፥ እርስዋም ትነጻለች።,ወእመሰ አልባቲ ውስተ እዴሃ ወኢተአክል ለበግዕ ታመጽእ ክልኤ ማዕነቀ አው ክልኤተ እጕሉ ርግብ አሐዱ ለመሥዋዕት ወአሐዱ በእንተ ኀጢአት ወያስተሰሪ ላቲ ካህን ወትነጽሕ ።,"And if she be not able to bring a lamb, then she shall bring two turtles, or two young pigeons; the one for the burnt offering, and the other for a sin offering: and the priest shall make an atonement for her, and she shall be clean." +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወነበቦሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ፤,"And the LORD spake unto Moses and Aaron, saying," +ማናቸውም ሰው በሥጋው ቁርበት ላይ እባጭ ወይም ብጕር ወይም ቋቁቻ ቢታይ፥ በሥጋው ቁርበት እንደ ለምጽ ደዌ ቢመስል፥ ወደ ካህኑ ወደ አ���ን ወይም ከካህናቱ ልጆቹ ወደ አንዱ ያምጡት።,እመቦ ብእሲ ዘወፅአ ውስተ ሕብረ ማእሱ ትእምርት ከመ ርሜት ወጻዕደወት ወኮነት ውስተ ማእሱ ሕብረ ለምጽ ይሑር ኀበ ካህን አሮን አው ኀበ አሐዱ እምደቂቁ እምካህናት ።,"When a man shall have in the skin of his flesh a rising, a scab, or bright spot, and it be in the skin of his flesh like the plague of leprosy; then he shall be brought unto Aaron the priest, or unto one of his sons the priests:" +ካህኑም በሥጋው ቁርበት ያለውን ደዌ ያያል፤ ጠጕሩም ተለውጦ ቢነጣ ደዌውም ወደ ሥጋው ቁርበት ቢጠልቅ፥ እርሱ የለምጽ ደዌ ነው፤ ካህኑም አይቶ። ርኩስ ነው ይበለው።,ወይርአያ ካህን ለይእቲ ሕብር እንተ ውስተ ሕብረ ማእሱ ወእመኒ ተወለጠ ሥዕርታ ለይእቲ ሕብር ወጻዕደወ ወእመኒ እኩይ ርእየታ ለይእቲ ሕብር ውስተ ሕብረ ማእሱ ወሕብረ ለምጽ ይእቲ ይርአያ ካህን ወያርኵሳ ።,"And the priest shall look on the plague in the skin of the flesh: and when the hair in the plague is turned white, and the plague in sight be deeper than the skin of his flesh, it is a plague of leprosy: and the priest shall look on him, and pronounce him unclean." +ቋቁቻውም በሥጋው ቁርበት ላይ ቢነጣ፥ ከቁርበቱም የጠለቀ ባይመስል፥ ጠጕሩም ባይነጣ፥ ካህኑ የታመመውን ሰው ሰባት ቀን ይዘጋበታል።,ወእመሰ ጸዐዳ ሕብር ይእቲ ውስተ ሕብረ ማእሱ ወኢኮነት እኩየ ርእየታ ውስተ ማእሱ ወኢተወለጠት ሥዕርታ ወኢጻዕደወ ወይእቲኒ ኢታስተርኢ በሕቁ ወያጸንሖ ካህን ሰቡዐ ዕለተ በእንተ ይእቲ ሕብር ።,"If the bright spot be white in the skin of his flesh, and in sight be not deeper than the skin, and the hair thereof be not turned white; then the priest shall shut up him that hath the plague seven days:" +በሰባተኛውም ቀን ካህኑ ያየዋል፤ እነሆም፥ ደዌው በዓይኑ ፊት እንደ ነበረ ቢሆን፥ በቁርበቱም ላይ ባይሰፋ፥ ካህኑ ሰባት ቀን ደግሞ ይዘጋበታል።,ወበሳብዕት ዕለት ይሬእያ ካህን ለይእቲ ሕብር ወናሁ ሀለወት ዓዲሃ ይእቲ ሕብር ቅድሜሁ ወኢኀደገት ይእቲ ሕብር እምነ ማእሱ ወያጸንሖ ካህን ካልአ ሰቡዐ ዕለተ ።,"And the priest shall look on him the seventh day: and, behold, if the plague in his sight be at a stay, and the plague spread not in the skin; then the priest shall shut him up seven days more:" +ደግሞ በሰባተኛው ቀን ካህኑ ያየዋል፤ እነሆም፥ ደዌው ቢከስም፥ ደዌውም በቁርበቱ ላይ ባይሰፋ፥ ካህኑ። ንጹሕ ነው ይለዋል፤ እከክ ነው፤ ልብሱንም አጥቦ ንጹሕ ይሆናል።,ወይሬእዮ ካህን ዳግመ በሳብዕት ዕለት ወናሁ ኢታስተርኢ በሕቁ ይእቲ ሕብር ወኢኀደገት እምነ ማእሱ ይእቲ ሕብር ወያነጽሖ ካህን እስመ ትእምርት ይእቲ ወየኀፅብ አልባሲሁ ወንጹሐ ይከውን ።,"And the priest shall look on him again the seventh day: and, behold, if the plague be somewhat dark, and the plague spread not in the skin, the priest shall pronounce him clean: it is but a scab: and he shall wash his clothes, and be clean." +ስለ መንጻቱ በካህኑ ዘንድ ከታየ በኋላ እከኩ በቁርበቱ ላይ ቢሰፋ፥ እንደ ገና ሊታይ ወደ ካህኑ ይቀርባል።,ወእመሰ ተወለጠት ይእቲ ሕብር ወእኪተ ኮነት ውስተ ማእሱ እምድኅረ ርእዮ ካህን ወአንጽሖ ወየሐውር ዳግመ ኀበ ካህን ።,"But if the scab spread much abroad in the skin, after that he hath been seen of the priest for his cleansing, he shall be seen of the priest again:" +ካህኑም ያያል፤ እነሆም፥ እከኩ በቁርበቱ ላይ ቢሰፋ፥ ካህኑ። ርኩስ ነው ይለዋል፤ ለምጽ ነው።,ወይሬእዮ ካህን ወናሁ አክየት ይእቲ ሕብር ውስተ ማእሱ ወያረኵሶ ካህን እስመ ለምጽ ይእቲ ።,"And if the priest see that, behold, the scab spreadeth in the skin, then the priest shall pronounce him unclean: it is a leprosy." +የለምጽ ደዌ በሰው ውስጥ ቢሆን እርሱን ወደ ካህኑ ያመጡለታል።,ወሕብረ ለምጽ እመ ወፅአት ላዕለ ብእሲ የሐውር ኀበ ካህን ።,"When the plague of leprosy is in a man, then he shall be brought unto the priest;" +ካህኑም ያያል፤ እነሆም፥ በቁርበቱ ላይ ነጭ እባጭ ቢሆን፥ ጠጕሩም ተለውጦ ቢነጣ፥ ሥጋውም በእባጩ ውስጥ ቢያዥ፥,���ይሬእዮ ካህን ወናሁ ከመ ርምየት ጸዐዳ ይእቲ ውስተ ማእሱ ወአውፅአት ሥዕተ ጸዐዳ ወጐንደየት ውስተ ሥጋሁ ውስተ ዘዳኅን ውስተ ዘሕያው ሕብረ ማእሱ ፤,"And the priest shall see him: and, behold, if the rising be white in the skin, and it have turned the hair white, and there be quick raw flesh in the rising;" +እርሱ በሥጋው ቁርበት ላይ አሮጌ ለምጽ ነው፥ ካህኑም። ርኩስ ነው ይለዋል፤ እርሱ ርኩስ ነውና አይዘጋበትም።,ይእቲ ትእምርት ጸዐዳ ወያረኵሶ ካህን ወኢያፀንሕ እስመ ርኩስ ውእቱ ።,"It is an old leprosy in the skin of his flesh, and the priest shall pronounce him unclean, and shall not shut him up: for he is unclean." +ለምጹም በቁርበቱ ላይ ሰፍቶ ቢወጣ፥ ለምጹም የታመመውን ሰው ቁርበቱን ሁሉ ከራሱ እስከ እግሮቹ ድረስ እንደ ከደነው ለካህኑ ቢመስለው፥ ካህኑ ያያል፤,ወእመሰ ወጽአ ለምጽ ውስተ ማእሱ ወከደነ ሕብረ ለምጽ ኵሎ ማእሶ እምርእሱ እስከ እገሪሁ ኵሉ ኀበ ይሬእዮ ካህን ፤,"And if a leprosy break out abroad in the skin, and the leprosy cover all the skin of him that hath the plague from his head even to his foot, wheresoever the priest looketh;" +እነሆም፥ ለምጹ ሥጋውን ሁሉ ቢከድን የታመመውን ሰው። ንጹሕ ነው ይለዋል፤ ሥጋው ሁሉ ፈጽሞ ተለውጦ ነጭ ሆኖአል፤ ንጹሕ ነው።,ወርእዮ ካህን ከመ ከደኖ ለምጽ ኵሎ ሕብረ ማእሱ ያነጽሖ እስመ ኵለንታሁ ተወለጠ ወጻዕደወ በእንተ ዝንቱ ንጹሕ ውእቱ ።,"Then the priest shall consider: and, behold, if the leprosy have covered all his flesh, he shall pronounce him clean that hath the plague: it is all turned white: he is clean." +የሚያዠው ሥጋ ግን ሲታይበት ርኩስ ይሆናል።,ወበዕለተ አስተርአየ ላዕሌሁ ሕብር ዘዳኅን ይረኵስ ።,"But when raw flesh appeareth in him, he shall be unclean." +ካህኑም የሚያዠውን ሥጋ አይቶ። ርኩስ ነው ይለዋል፤ የሚያዠው ሥጋ ለምጽ ነውና ርኩስ ነው።,ወይሬእዮ ካህን ለውእቱ ሕብር ዘዳኅን ወያረኵሶ ውእቱ ሕብር ዘዳኅን ወበእንተ ዝንቱ ርኩስ ውእቱ እስመ ለምጽ ኮነ ።,"And the priest shall see the raw flesh, and pronounce him to be unclean: for the raw flesh is unclean: it is a leprosy." +የሚያዠውም ሥጋ ተለውጦ ቢነጣ እንደ ገና ወደ ካህኑ ይመጣል።,ወእመሰ ኀደገ ውእቱ ሕብር ዘዳኅን ወተወለጠ ወጻዕደወት የሐውር ኀበ ካህን ።,"Or if the raw flesh turn again, and be changed unto white, he shall come unto the priest;" +ካህኑም ያየዋል፤ እነሆም፥ ደዌው ቢነጣ ካህኑ የታመመውን። ንጹሕ ነው ይለዋል፤ ንጹሕ ነው።,ወይሬእዮ ካህን ወናሁ ተወለጠት ይእቲ ሕብር ወጻዕደወት ወያነጽሓ ካህን ለይእቲ ሕብር እስመ ንጹሐ ኮነ ።,"And the priest shall see him: and, behold, if the plague be turned into white; then the priest shall pronounce him clean that hath the plague: he is clean." +በሥጋውም ቁርበት ላይ ቍስል ቢሆንና ቢሽር፥,ወለእመ ፈርገገ ሥጋሁ ውስተ ርምየተ ቍስሉ ሐይዎ ፤,"The flesh also, in which, even in the skin thereof, was a boil, and is healed," +በቍስሉም ስፍራ ነጭ እባጭ ወይም ቀላ ያለ ቋቁቻ ቢወጣ፥ በካህኑ ዘንድ ይታያል።,ወወፅአ ውስተ ይእቲ መካነ ቍስሉ ጸዐዳ ከመ ርምየት እንተ ታስተርኢ ጸዓድዒድ አው ቀያሕይሕት ያርእዮ ለካህን ።,"And in the place of the boil there be a white rising, or a bright spot, white, and somewhat reddish, and it be shewed to the priest;" +ካህኑም ያያል፤ እነሆም፥ ወደ ቁርበቱ ውስጥ ጠልቆ ቢታይ፥ ጠጕሩም ተለውጦ ቢነጣ፥ ካህኑ። ርኩስ ነው ይለዋል፤ የለምጽ ደዌ ነው፤ ከቍስሉ ውስጥ ወጥቶአል።,ወናሁ እኪት ይእቲ እምነ ማእሱ ወሥዕርታኒ ተወለጠ ወጻዕደወ ወያረኵሶ ካህን እስመ ሕብረ ለምጽ ይእቲ ወውስተ ርሜት ወፅአት ።,"And if, when the priest seeth it, behold, it be in sight lower than the skin, and the hair thereof be turned white; the priest shall pronounce him unclean: it is a plague of leprosy broken out of the boil." +ካህኑም ቢያየው፥ ነጭም ጠጕር ባይኖርበት፥ ወደ ቁርበቱም ውስጥ ባይጠልቅ ነገር ግን ቢከስም፥ ካህኑ ሰባት ቀን ይዘጋበታል።,ወእመሰ ርእዮ ካህን አልቦ ጸዐዳ ሥዕርተ ውስቴታ ወኢኮነት እኪተ ውስተ ሕብረ ማእሱ ወለሊሃኒ ኢታስተርኢ ወያፀንሖ ካህን ሰቡዐ ዕለተ ።,"But if the priest look on it, and, behold, there be no white hairs therein, and if it be not lower than the skin, but be somewhat dark; then the priest shall shut him up seven days:" +በቁርበቱም ላይ ቢሰፋ፥ ካህኑ። ርኩስ ነው ይለዋል፤ ደዌ ነው።,ለእመ ተክዕወት ውስተ ማእሱ ያረኵሶ ካህን እስመ ሕብረ ለምጽ ይእቲ ወውስተ ርሜት ወፅአት ።,"And if it spread much abroad in the skin, then the priest shall pronounce him unclean: it is a plague." +ቋቁቻው ግን በስፍራው ቢቆም ባይሰፋም፥ የቍስል ጠባሳ ነው፤ ካህኑም። ንጹሕ ነው ይለዋል።,ወእመሰ በመካና ነበረት ይእቲ ሕብር ወኢተክዕወት ርምየተ ቍስል ይእቲ ወያነጽሖ ካህን ።,"But if the bright spot stay in his place, and spread not, it is a burning boil; and the priest shall pronounce him clean." +በሥጋውም ቁርበት የእሳት ትኵሳት ቢኖርበት፥ በተቃጠለውም ስፍራ ነጭ ወይም ቀላ ያለ ቋቁቻ ቢታይ፥,ወለእመ ፈርገገ ሥጋ ውስተ ማእሱ እመኒ ውዕየተ እሳት ወወፅአት ውስተ ማእሱ ዘዳኅን እምነ ውዕየተ እሳት ወአስተርአየ ሕብር ጸዐዳ እንዘ ታቅየሐይሕ አው ጸዓድዒድ ፤,"Or if there be any flesh, in the skin whereof there is a hot burning, and the quick flesh that burneth have a white bright spot, somewhat reddish, or white;" +ካህኑ ያየዋል፤ እነሆም፥ በቋቁቻው ጠጕሩ ተለውጦ ቢነጣ፥ ወደ ቁርበቱም ውስጥ ቢጠልቅ፥ ለምጽ ነው፤ ከተቃጠለውም ስፍራ ወጥቶአል፤ ካህኑም። ርኩስ ነው ይለዋል፤ የለምጽ ደዌ ነው።,ወይሬእያ ካህን ወናሁ ወለጠት ሥዕርተ ጸዓዳ ወአስተርአየ ወርእየታኒ እኩይ እምነ ማእሱ ለምጽ ይእቲ ወውስተ ውዕየት ወፅአት ወያረኵሶ ካህን እስመ ሕብረ ለምጽ ይእቲ ።,"Then the priest shall look upon it: and, behold, if the hair in the bright spot be turned white, and it be in sight deeper than the skin; it is a leprosy broken out of the burning: wherefore the priest shall pronounce him unclean: it is the plague of leprosy." +ካህኑም ቢያየው፥ በቋቁቻውም ነጭ ጠጕር ባይኖር፥ ወደ ቁርበቱም ባይጠልቅ ነገር ግን ቢከስም፥ ካህኑ ሰባት ቀን ይዘጋበታል።,ወእመሰ ርእዮ ካህን ወናሁ አልቦ ውስቴታ ሥዕርተ ጸዐዳ ዘያስተርኢ ወኢኮነት እኪተ እምነ ማእሱ ወለሊሃኒ ኢታስተርኢ ወያጸንሖ ካህን ሰቡዐ ዕለተ ።,"But if the priest look on it, and, behold, there be no white hair in the bright spot, and it be no lower than the other skin, but be somewhat dark; then the priest shall shut him up seven days:" +ካህኑም በሰባተኛው ቀን ያየዋል፤ በቁርበቱም ላይ ቢሰፋ ካህኑ። ርኩስ ነው ይለዋል፤ የለምጽ ደዌ ነው።,ወይሬእዮ ካህን በሳብዕት ዕለት ለእመ ተክዕወት ውስተ ማእሱ ያረኵሶ ካህን እስመ ሕብረ ለምጽ ይእቲ ወውስተ ርምየት ወፅአት ።,"And the priest shall look upon him the seventh day: and if it be spread much abroad in the skin, then the priest shall pronounce him unclean: it is the plague of leprosy." +ቋቁቻውም በስፍራው ላይ ቢቆም፥ በቁርበቱም ላይ ባይሰፋ ነገር ግን ቢከስም፥ የትኵሳት እባጭ ነው፤ የትኵሳትም ጠባሳ ነውና ካህኑ። ንጹሕ ነው ይለዋል።,ወእመሰ በመካና ነበረት ይእቲ ሕብር ወኢተክዕወት ውስተ ማእሱ ወለሊሃኒ ኢታስተርኢ ርምየተ ውዕየት ይእቲ ወያነጽሖ ካህን እስመ መካና ለዕየት ይእቲ ።,"And if the bright spot stay in his place, and spread not in the skin, but it be somewhat dark; it is a rising of the burning, and the priest shall pronounce him clean: for it is an inflammation of the burning." +ማናቸውም ወንድ ወይም ሴት በራሱ ወይም በአገጩ ደዌ ቢኖርበት፥,ወእመቦ ብእሴ አው ብእሲተ ዘወፅአ ሕብረ ለምጽ ውስተ ርእሱ አው ውስተ ጽሕሙ ፤,If a man or woman have a plague upon the head or the beard; +ካህኑ ደዌውን ያያል፤ እነሆም፥ ወደ ቁርበቱ ቢጠልቅ፥ በውስጡም ቀጭን ብጫ ጠጕር ቢኖርበት፥ ካህኑ። ርኩስ ነው ይለዋል፤ ቈረቈር ነው፤ የራስ ወይም የአገጭ ለምጽ ነው።,ወይሬእያ ካህን ለይእቲ ሕብር ወናሁ ርእየታ እኩይ እምነ ማእሱ ወቦ ውስቴታ ሥዕርተ ጸ��ዳ ቀጣነ እንተ ወፅአት ወያረኵሶ ካህን እስመ ትእምርተ ለምጽ ይእቲ ዘርእስ አው ለምጽ ዘጽሕም ይእቲ ።,"Then the priest shall see the plague: and, behold, if it be in sight deeper than the skin; and there be in it a yellow thin hair; then the priest shall pronounce him unclean: it is a dry scall, even a leprosy upon the head or beard." +ካህኑም የቈረቈሩን ደዌ ቢያይ፥ ወደ ቁርበቱም ባይጠልቅ፥ ጥቁርም ጠጕር ባይኖርበት፥ ካህኑ የቈረቈር ደዌ ያለበትን ሰው ሰባት ቀን ይዘጋበታል።,ወእመሰ ርእዮ ካህን ሕብራ ለይእቲ ትእምርት ወኢኮነ እኩየ ርእየታ እምነ ማእሱ ወሥዕርተ ጸዐዳ አልቦ ውስቴታ ወያጸንሖ ካህን ለሕብረ ይእቲ ትእምርት ሰቡዐ ዕለተ ።,"And if the priest look on the plague of the scall, and, behold, it be not in sight deeper than the skin, and that there is no black hair in it; then the priest shall shut up him that hath the plague of the scall seven days:" +ካህኑም በሰባተኛው ቀን ደዌውን ያያል፤ እነሆም፥ ቈረቈሩ ባይሰፋ፥ በውስጡም ብጫ ጠጕር ባይኖር፥ የቈረቈሩም መልክ ወደ ቁርበቱ ባይጠልቅ፥ ይላጫል፥,ወይሬእያ ካህን ለይእቲ ሕብር በሳብዕት ዕለት ወናሁ ኢተክዕወት ይእቲ ሕብር ወሥዕርተ ጸዐዳ አልቦ ውስቴታ ወርእየታኒ ለይእቲ ሕብር ኢኮነ እኩየ እምነ ማእሱ ፤,"And in the seventh day the priest shall look on the plague: and, behold, if the scall spread not, and there be in it no yellow hair, and the scall be not in sight deeper than the skin;" +ቈረቈሩ ግን አይላጭም፤ ካህኑም ቈረቈር ያለበትን ሰው ሰባት ቀን ደግሞ ይዘጋበታል።,ወሶበ ይትላጸይ ውስተ ይእቲ መካነ ማእሱ ኢትወፅእ ይእቲ ሕብር ያጸንሓ ካህን ለይእቲ ሕብር ካልአ ሰቡዐ ዕለተ ።,"He shall be shaven, but the scall shall he not shave; and the priest shall shut up him that hath the scall seven days more:" +ካህኑም በሰባተኛው ቀን ቈረቈሩን ያያል፤ እነሆም፥ ቈረቈሩ በቁርበቱ ላይ ባይሰፋ፥ መልኩም ወደ ቁርበቱ ባይጠልቅ፥ ካህኑ። ንጹሕ ነው ይለዋል፤ ልብሱን አጥቦ ንጹሕ ይሆናል።,ወይሬእያ ካህን ለይእቲ ሕብር በሳብዕት ዕለት ወናሁ ኢተክዕወት ይእቲ ሕብር ውስተ ማእሱ እምድኅረ ተላጸየ ወርእየታኒ ለይእቲ ሕብር ኢኮነ እኩየ እምነ ማእሱ ወያነጽሖ ካህን ወኀፂቦ አልባሲሁ ንጹሐ ይከውን ።,"And in the seventh day the priest shall look on the scall: and, behold, if the scall be not spread in the skin, nor be in sight deeper than the skin; then the priest shall pronounce him clean: and he shall wash his clothes, and be clean." +ከነጻ በኋላ ግን ቈረቈሩ በቁርበቱ ላይ ቢሰፋ፥ ካህኑ ያየዋል፤,ወእመሰ ተክዕወት ይእቲ ሕብር ውስተ ማእሱ እምድኅረ አንጽሕዎ ፤,But if the scall spread much in the skin after his cleansing; +እነሆም፥ ቈረቈሩ በቁርበቱ ላይ ቢሰፋ ካህኑ ብጫውን ጠጕር አይፈልግም፤ ርኩስ ነው።,ይሬእዮ ካህን ወናሁ ተክዕወት ይእቲ ሕብር ውስተ ማእሱ ኢይፈትን ካህን ሥዕርተ ጸዐዳ እስመ ርኩስ ውእቱ ።,"Then the priest shall look on him: and, behold, if the scall be spread in the skin, the priest shall not seek for yellow hair; he is unclean." +ቈረቈሩ ግን በዓይኑ ፊት እንደ ነበረ ቢሆን፥ ጥቁርም ጠጕር ቢበቅልበት፥ ቈረቈሩ ሽሮአል እርሱም ንጹሕ ነው፤ ካህኑም። ንጹሕ ነው ይለዋል።,ወእመሰ ውስተ መካና ነበረት ይእቲ ሕብር ወሥዕርተ ጸሊም ወፅአ ውስቴታ ሐይወት ይእቲ ሕብር ወንጹሕ ውእቱ ወያነጽሖ ካህን ።,"But if the scall be in his sight at a stay, and that there is black hair grown up therein; the scall is healed, he is clean: and the priest shall pronounce him clean." +ማናቸውም ወንድ ወይም ሴት በሥጋው ቁርበት ላይ ነጭ ቋቁቻ ቢኖርበት፥,ወለብእሲኒ አው ለብእሲትኒ እመቦ ዘወፅአ ውስተ ማእሰ ሥጋሁ በራህርህት አው ጸዓድዒድ ፤,"If a man also or a woman have in the skin of their flesh bright spots, even white bright spots;" +ካህኑ ያያል፤ እነሆም፥ በሥጋቸው ቁርበት ላይ ያለው ቋቁቻ ፈገግ ቢል አጓጐት ነው፤ ከቁርበቱ ውስጥ ወጥቶአል፤ ንጹሕ ነው።,ይሬእያ ካህን ወናሁ ውስተ ማእሰ ሥጋሁ ብርህት አው ጸዓድዒድ ሕንብርብሬ ይእቲ ወወፅአት ውስተ ማእሰ ሥጋሁ ወንጹሕ ውእቱ ።,"Then the priest shall look: and, behold, if the bright spots in the skin of their flesh be darkish white; it is a freckled spot that groweth in the skin; he is clean." +የሰውም ጠጕር ከራሱ ቢመለጥ እርሱ ቡሀ ነው፤ ነገር ግን ንጹሕ ነው።,እመቦ ዘተመልጠ ርእሱ በራሕ ውእቱ ወንጹሕ ውእቱ ።,"And the man whose hair is fallen off his head, he is bald; yet is he clean." +ጠጕሩም ከግምባሩ ቢመለጥ እርሱ ራሰ በራ ነው፤ ነገር ግን ንጹሕ ነው።,ወእመሰ መንገለ ፍጽሙ ተመልጠ ርእሱ ዘስንሐት ውእቱ ወንጹሕ ውእቱ ።,"And he that hath his hair fallen off from the part of his head toward his face, he is forehead bald: yet is he clean." +በቡሀነቱ ወይም በራሰ በራነቱ ነጭ ወይም ቀላ ያለ ደዌ ቢኖርበት፥ እርሱ ከቡሀነቱ ወይም ከራሰ በራነቱ የወጣ ለምጽ ነው።,ወእመሰ ወፅአት ውስተ ብርሐቱ ወውስተ ስንሐቱ ሕብረ ጸዐዳ አው ቀያሕይሕት ለምጽ ይእቲ ወወፅአ ውስተ ብርሐቱ አው ውስተ ስንሐቱ ።,"And if there be in the bald head, or bald forehead, a white reddish sore; it is a leprosy sprung up in his bald head, or his bald forehead." +ካህኑም ያየዋል፤ እነሆም፥ የደዌው እብጠት፥ በሥጋው ቁርበት ላይ የሆነ ለምጽ መስሎ፥ በቡሀነቱ ወይም በራሰ በራነቱ ነጭ ወይም ቀላ ያለ ቢሆን፥,ወይሬእያ ካህን ወናሁ ርእየተ ሕብራ ጸዐዳ አው ቀያሕይሕት ውስተ ብርሐቱ አው ውስተ ስንሐቱ ከመ ርእየተ ለምጽ ውስተ ማእሰ ሥጋሁ ፤,"Then the priest shall look upon it: and, behold, if the rising of the sore be white reddish in his bald head, or in his bald forehead, as the leprosy appeareth in the skin of the flesh;" +ለምጻም ሰው ነው፤ ርኩስ ነው፤ ካህኑ። በእርግጥ ርኩስ ነው ይለዋል፤ ደዌው በራሱ ነው።,ዘለምጽ ውእቱ ብእሲሁ ወምዕረ ይሬእያ ካህን ለይእቲ ሕብር እንተ ውስተ ርእሱ አው እንተ ውስተ ስንሐቱ ።,"He is a leprous man, he is unclean: the priest shall pronounce him utterly unclean; his plague is in his head." +የለምጽ ደዌ ያለበት ሰው ልብሱ የተቀደደ ይሁን፥ ራሱም የተገለጠ ይሁን፥ ከንፈሩንም ይሸፍን፤ ርኩስ ርኩስ ነኝ ይበል።,ወዘለምጽኒ ዘሀሎ ላዕሌሁ ይእቲ ሕብር ዘለምጽ አልባሲሁ ፍቱሐ ይኩን ወርእሱኒ ክሡተ ይኩን ወይገልብብ አፉሁ ወርኩሰ ይሰመይ ፤,"And the leper in whom the plague is, his clothes shall be rent, and his head bare, and he shall put a covering upon his upper lip, and shall cry, Unclean, unclean." +ደዌው ባለበት ዘመን ሁሉ ርኩስ ይሆናል፤ እርሱ ርኩስ ነው፤ ብቻውን ይቀመጣል፤ መኖሪያውም ከሰፈር በውጭ ይሆናል።,ኵሎ መዋዕለ መጠነ ሀሎ ላዕሌሁ ለምጽ ወርኩስ ውእቱ ወርኩሰ ይኩን ወዕሉለ ይኩን አፍአ እምትዕይንት ይኩን ምንባሩ ።,All the days wherein the plague shall be in him he shall be defiled; he is unclean: he shall dwell alone; without the camp shall his habitation be. +የለምጽም ደዌ በልብስ ላይ ቢሆን፥ ልብሱም የበግ ጠጕር ወይም በፍታ ቢሆን፥,ወውስተ ልብስኒ እመ ወፅአ ትእምርተ ለምጽ እመኒ ውስተ ልብሰ ፀምር ወእመኒ ውስተ ልብሰ ዐጌ ፤,"The garment also that the plague of leprosy is in, whether it be a woollen garment, or a linen garment;" +በድሩ ወይም በማጉ ላይ ቢሆን፥ በፍታ ወይም የበግ ጠጕር ቢሆን፥ አጐዛ ወይም ከአጐዛ የሚደረግ ነገር ቢሆን፥,እመኒ ውስተ ስፍሑ ወእመኒ ውስተ ፋእሙ እመኒ ውስተ ዐጌ ወእመኒ ውስተ ፀምር እመኒ ውስተ ማእስ ወእመኒ ውስተ ኵሉ ምግባረ ማእስ ፤,"Whether it be in the warp, or woof; of linen, or of woollen; whether in a skin, or in any thing made of skin;" +ደዌው በልብሱ ወይም በአጐዛው ወይም በድሩ ወይም በማጉ ወይም ከአጐዛው በሚደረገው ነገር አረንጓዴ ወይም ቀይ ቢሆን፥ የለምጽ ደዌ ነው፤ ለካህኑ ይታያል።,ወወፅአት ሕብር እንተ ታኅመለምል አው እንተ ታቅየሐይሕ ውስተ ማእስ አው ውስተ ልብስ እመኒ ውስተ ስፍሑ ወእመኒ ውስተ ፋእሙ አው ውስተ ኵሉ ንዋየ ማእስ ወሕብረ ለምጽ ይእቲ ያርእያ ለካህን ።,"And if the plague be greenish or reddish in the garment, or in the skin, either in the warp, or in the woof, or in any thing of skin; it is a plague of leprosy, and shall be shewed unto the priest:" +ካህኑም ደዌውን አይቶ ደዌው ያለበትን ነገር ሰባት ቀን ይዘጋበታል።,ወይሬእያ ካህን ለይእቲ ሕብር ወያጸንሓ ካህን ለይእቲ ሕብር ሰቡዐ ዕለተ ።,"And the priest shall look upon the plague, and shut up it that hath the plague seven days:" +በሰባተኛውም ቀን ደዌውን ያያል፤ ደዌውም በልብስ ላይ ወይም በድሩ ወይም በማጉ ወይም በአጐዛው ወይም ከአጐዛው በሚደረግ ነገር ቢሰፋ፥ ደዌው እየፋገ የሚሄድ ለምጽ ነው፤ ርኩስ ነው።,ወይሬእያ ካህን ለይእቲ ሕብር በሳብዕት ዕለት ወለእመ ተክዕወት ይእቲ ሕብር ውስተ ውእቱ ልብስ እመኒ ውስተ ስፍሑ ወእመኒ ውስተ ፋእሙ አው ውስተ ማእስ አው ውስተ ኵሉ ምግባር ዘማእስ ለምጽ እንተ ኢተኀድግ ይእቲ ።,"And he shall look on the plague on the seventh day: if the plague be spread in the garment, either in the warp, or in the woof, or in a skin, or in any work that is made of skin; the plague is a fretting leprosy; it is unclean." +ልብሱን ያቃጥል፤ ድሩ ወይም ማጉ የበግ ጠጕር ወይም በፍታ ቢሆን ወይም ከአጐዛው የተደረገ ቢሆን፥ ደዌ ያለበት ሁሉ፥ እየፋገ የሚሄድ ለምጽ ነውና በእሳት ይቃጠል።,ያውዕይዎ ለውእቱ ልብስ እመኒ ውስተ ስፍሑ ወእመኒ ውስተ ፋእሙ እመኒ ዘፀምር ወእመኒ ዘዐጌ ወእመኒ ውስተ ኵሉ ንዋየ ማእስ ውስተ ዘወፅአት ይእቲ ሕብር እስመ ለምጽ ይእቲ እንተ ኢተኀድግ ይእቲ በእሳት ለይውዕይዎ ።,"He shall therefore burn that garment, whether warp or woof, in woollen or in linen, or any thing of skin, wherein the plague is: for it is a fretting leprosy; it shall be burnt in the fire." +ካህኑ ቢያይ፥ እነሆም፥ ደዌው በድሩ ወይም በማጉ ወይም ከአጐዛ በተደረገ ነገር ቢሆን በልብሱ ላይ ባይሰፋ፥,ወእምሰ ርእዮ ካህን ኢተክዕወት ይእቲ ሕብር ውስተውእቱ ልብስ እመኒ ውስተ ስፍሑ ወእመኒ ውስተ ፋእሙ ወእመኒ ውስተ ንዋይ ዘማእስ ፤,"And if the priest shall look, and, behold, the plague be not spread in the garment, either in the warp, or in the woof, or in any thing of skin;" +ካህኑ ደዌ ያለበቱ ነገር እንዲታጠብ ይዘዝ፤ ሌላም ሰባት ቀን ይዘጋበታል።,ወይኤዝዝ ካህን ይኅፅቡ ኀበ ወፅአት ይእቲ ሕብር ወያጸንሓ ካህን ለይእቲ ሕብር ዳግመ ሰቡዐ መዋዕለ ።,"Then the priest shall command that they wash the thing wherein the plague is, and he shall shut it up seven days more:" +ደዌውም ከታጠበ በኋላ ካህኑ ያያል፤ እነሆም፥ ደዌው መልኩን ባይለውጥ ባይሰፋም፥ ርኩስ ነው፤ በእሳት አቃጥለው፤ ምልክቱ በውስጥ ወይም በውጭ ቢሆን እየፋገ የሚሄድ ደዌ ነው።,ወይሬእያ ካህን ለይእቲ ሕብር እምድኅረ ኀፀብዋ ወለእመ ኢኀደጋ ሕብረ ርእየታ ወለእመኒ ኢተዘርወት ይእቲ ሕብር ርኩስ ውእቱ ወበእሳት ያውዕይዎ እስመ አኀዘት ውስተ ውእቱ ልብስ አው ውስተ ስፍሑ አው ውስተ ፋእሙ ።,"And the priest shall look on the plague, after that it is washed: and, behold, if the plague have not changed his colour, and the plague be not spread; it is unclean; thou shalt burn it in the fire; it is fret inward, whether it be bare within or without." +ካህኑም ቢያይ፥ እነሆም፥ ደዌው ከታጠበ በኋላ ቢከስም፥ ከልብሱ ወይም ከአጐዛው ወይም ከድሩ ወይም ከማጉ ይቅደደው።,ወለእመሰ ርእዮ ካህን ኢታስተርኢ ይእቲ ሕብር እምድኅረ ኀፀብዋ ያሴስሉ መካና እምውስተ ውእቱ ልብስ እመኒ እምውስተ ስፍሑ ወእመኒ እምውስተ ፋእሙ ወእመኒ እምውስተ ማእስ ።,"And if the priest look, and, behold, the plague be somewhat dark after the washing of it; then he shall rend it out of the garment, or out of the skin, or out of the warp, or out of the woof:" +በልብሱም ወይም በድሩ ወይም በማጉ ወይም ከአጐዛው በተደረገ ነገር ላይ ደግሞ ቢታይ፥ የወጣ ለምጽ ነው፤ ደዌው ያለበትን ነገር አቃጥለው።,ወእመሰ ዳግመ አስተርአየት ውስተ ውእቱ ልብስ እመኒ ውስተ ስፍሑ ወእመኒ ውስተ ፋእሙ ወእመኒ ውስተ ኵሉ ንዋይ ዘማእስ ለምጽ ይእቲ ወበእሳት ያውዕይዎ ለዘውስቴቱ ወፅአት ይእቲ ��ብር ።,"And if it appear still in the garment, either in the warp, or in the woof, or in any thing of skin; it is a spreading plague: thou shalt burn that wherein the plague is with fire." +አንተም ካጠብኸው ልብስ ወይም ከድሩ ወይም ከማጉ ወይም ከአጐዛው ከተደረገው ነገር ላይ ደዌው ቢጠፋ፥ ሁለተኛ ጊዜ ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል።,ወለእመሰ ተኀፂቦ ውእቱ ልብስ እመኒ ዘውስተ ስፍሑ ወእመኒ ዘውስተ ፋእሙ ወእመኒ ውስተ ኵሉ ንዋየ ማእስ ኀደገቶ ይእቲ ሕብር የኀፅብዎ ዳግመ ወንጹሐ ይከውን ።,"And the garment, either warp, or woof, or whatsoever thing of skin it be, which thou shalt wash, if the plague be departed from them, then it shall be washed the second time, and shall be clean." +በበግ ጠጕር ልብስ ወይም በበፍታ ወይም በድሩ ወይም በማጉ ወይም ከአጐዛ በተደረገ ነገር ላይ ቢሆን፥ ንጹሕ ወይም ርኩስ ያሰኝ ዘንድ የለምጽ ደዌ ሕግ ይህ ነው።,ዝንቱኬ ውእቱ ሕጉ ለሕብረ ለምጽ ዘይወፅእ ውስተ ልብስ እመኒ ዘፀምር ወእመኒ ዘዐጌ እመኒ ውስተ ስፍሑ ወውስተ ፋእሙኒ ወእመኒ ኵሉ ንዋይ ዘማእስ በዘያነጽሕዎ ወበዘ ያረኵስዎ ።,"This is the law of the plague of leprosy in a garment of woollen or linen, either in the warp, or woof, or any thing of skins, to pronounce it clean, or to pronounce it unclean." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +አሮንን፥ ከእርሱም ጋር ልጆቹን፥ ልብሱንም፥ የቅብዓቱንም ዘይት፥ ለኃጢአት መሥዋዕትም የሆነውን ወይፈን፥ ሁለቱንም አውራ በጎች፥ የቂጣውንም እንጀራ ሌማት ውሰድ፤,ንሥኦ ለአሮን ወለደቂቁ ወአልባሲሆሙኒ ወቅብአ ዘይትቀብኡ ወላህመ ዘበእንተ ኀጢአት ወክልኤተ አባግዐ ወመስፈርተ ናእት ።,"Take Aaron and his sons with him, and the garments, and the anointing oil, and a bullock for the sin offering, and two rams, and a basket of unleavened bread;" +ማኅበሩንም ሁሉ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ሰብስባቸው።,ወአስተራክብ ኵሎ ተዓይነ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,And gather thou all the congregation together unto the door of the tabernacle of the congregation. +ሙሴም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ማኅበሩ ሁሉ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ተሰበሰቡ።,ወገብረ ሙሴ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ወአስተራከበ ተዓይነ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,And Moses did as the LORD commanded him; and the assembly was gathered together unto the door of the tabernacle of the congregation. +ሙሴም ማኅበሩን። እግዚአብሔር ይደረግ ዘንድ ያዘዘው ነገር ይህ ነው አላቸው።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለተዓይን ዝንቱ ውእቱ ቃል ዘአዘዞ እግዚአብሔር ትግበሩ ።,"And Moses said unto the congregation, This is the thing which the LORD commanded to be done." +ሙሴም አሮንንና ልጆቹን አቀረበ፥ በውኃም አጠባቸው።,ወነሥኦሙ ሙሴ ለአሮን ወለደቂቁ ወኀፀቦሙ በማይ ።,"And Moses brought Aaron and his sons, and washed them with water." +ሸሚዝም አለበሰው፥ በመታጠቂያም አስታጠቀው፥ ቀሚስም አለበሰው፥ ኤፉድም ደረበለት፥ በብልሃትም በተጠለፈ ቋድ አስታጠቀውና በእርሱ ላይ አሰረው።,ወአልበሶ አልባሰ ወአቅነቶ ቅናተ ወአልበሶ ልብሰ ህጶዲጤ ወወደየ ላዕሌሁ ልብሰ መትከፍት ወአቅነቶ መልዕልተ ግብረታ ለልብሰ መትከፍት ወአሠራ ቦቱ ።,"And he put upon him the coat, and girded him with the girdle, and clothed him with the robe, and put the ephod upon him, and he girded him with the curious girdle of the ephod, and bound it unto him therewith." +የደረት ኪስ በእርሱ ላይ አደረገ፤ በደረቱ ኪስም ውስጥ ኡሪምንና ቱሚምን አኖረበት።,ወወደየ ላዕሌሁ ልብሰ ሎግዮን ወወደየ ዲበ ሎግዮን ዘተአምር ወዘጽድቅ ።,And he put the breastplate upon him: also he put in the breastplate the Urim and the Thummim. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው በራሱ ላይ መጠምጠሚያውን አደረገ፤ በመጠምጠሚያውም ላይ በፊቱ በኩል የተቀደሰውን አክሊል፥ ቅጠል የሚመስለውን የወርቅ ምልክት፥ አደረገ።,ወወደየ አክሊለ ዲበ ርእሱ ወወደየ ውስተ ���እቱ አክሊል መንገለ ገጹ ቈጽለ ወርቅ ቅዱስ ዘቅድሳት በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And he put the mitre upon his head; also upon the mitre, even upon his forefront, did he put the golden plate, the holy crown; as the LORD commanded Moses." +ሙሴም የቅብዓቱን ዘይት ወሰደ፥ ማደሪያውንና በውስጡ ያለውን ሁሉ ቀብቶ ቀደሳቸው።,ወነሥአ ሙሴ እምውስተ ቅብእ ዘይቀብኡ ።,"And Moses took the anointing oil, and anointed the tabernacle and all that was therein, and sanctified them." +ከእርሱም በመሠዊያው ላይ ሰባት ጊዜ ረጨ፤ ይቀድሳቸውም ዘንድ መሠዊያውንና ዕቃውን ሁሉ፥ የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውን ቀባ።,ወነዝኀ እምኔሁ ውስተ ምሥዋዕ ስብዕ ወቀብኦ ለምሥዋዕ ወቀደሶ ወኵሎ ንዋዮ ወማዕከከኒ ወመንበሮ ወቀደሳ ወቀብኣ ለደብተራ ወቀደሳ ወለኵሉ ንዋያ ።,"And he sprinkled thereof upon the altar seven times, and anointed the altar and all his vessels, both the laver and his foot, to sanctify them." +ከቅብዓቱም ዘይት በአሮን ራስ ላይ አፈሰሰ፥ ይቀድሰውም ዘንድ ቀባው።,ወከዐወ ሙሴ እምነ ቅብእ ዘይትቀብኡ ላዕለ ርእሰ አሮን ወቀብኦ ወቀደሶ ።,"And he poured of the anointing oil upon Aaron's head, and anointed him, to sanctify him." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ሙሴ የአሮንን ልጆች አቀረበ፥ ቀሚሶችንም አለበሳቸው፥ በመታጠቂያም አስታጠቃቸው፥ ቆብም ደፋባቸው።,ወአምጽኦሙ ሙሴ ለደቂቀ አሮን ወአልበሶሙ አልባሰ ወአቅነቶሙ ቅናታተ ወወደየ ላዕሌሆሙ ቂዳርሰ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And Moses brought Aaron's sons, and put coats upon them, and girded them with girdles, and put bonnets upon them; as the LORD commanded Moses." +የኃጢአትንም መሥዋዕት ወይፈን አቀረበ፤ አሮንና ልጆቹም በኃጢአቱ መሥዋዕት ወይፈን ራስ ላይ እጆቻቸውን ጫኑ።,ወአምጽአ ላህመ ዘበእንተ ኀጢአት ወወደዩ አሮን ወደቂቁ እደዊሆሙ ላዕለ ርእሱ ለውእቱ ላህም ዘበእንተ ኀጢአት ።,And he brought the bullock for the sin offering: and Aaron and his sons laid their hands upon the head of the bullock for the sin offering. +አረደውም፤ ሙሴም ደሙን ወስዶ በጣቱ የመሠዊያውን ቀንዶች ዙሪያ ቀባ፥ መሠዊያውንም አነጻው፤ ደሙንም ከመሠዊያው በታች አፈሰሰው፥ ያስተሰርይለትም ዘንድ ቀደሰው።,ወጠብሕዎ ወነሥአ ሙሴ እምውስተ ደሙ ወወደየ ውስተ አቅርንተ ምሥዋዕ ውስተ ዐውዱ በአጽባዕቱ ወአንጽሐ ለምሥዋዕ ወከዐወ ደሞ ኀበ መንበረ ምሥዋዕ ወቀደሰ ከመ ያስተስሪ ቦቱ ።,"And he slew it; and Moses took the blood, and put it upon the horns of the altar round about with his finger, and purified the altar, and poured the blood at the bottom of the altar, and sanctified it, to make reconciliation upon it." +በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥ የጕበቱንም መረብ፥ ሁለቱንም ኵላሊቶች ስባቸውንም ወሰደ፤ ሙሴም በመሠዊያው ላይ አቃጠለው።,ወነሥአ ሙሴ ሥብሐ ዘውስተ ንዋየ ውስጡ ወከብዶ እንተ ትንእስ ወክልኤሆን ኵለያቲሁ ወሥብሐ ዘላዕሌሆን ወወደዮ ሙሴ ውስተ ምሥዋዕ ።,"And he took all the fat that was upon the inwards, and the caul above the liver, and the two kidneys, and their fat, and Moses burned it upon the altar." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ወይፈኑን፥ ቁርበቱንም፥ ሥጋውንም፥ ፈርሱንም ከሰፈሩ ውጭ በእሳት አቃጠለ።,ወላህመኒ ወማእሶኒ ወሥጋሁኒ ወካዕሴሁኒ ወአውዐዮ በእሳት አፍአ እምትዕይንት በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"But the bullock, and his hide, his flesh, and his dung, he burnt with fire without the camp; as the LORD commanded Moses." +ለሚቃጠል መሥዋዕትም የሚሆን አውራ በግ አቀረበ፤ አሮንና ልጆቹም በአውራው በግ ራስ ላይ እጆቻቸውን ጫኑ።,ወአምጽአ ሙሴ በግዐ ዘመሥዋዕት ወወደዩ አሮን ወደቂቁ እደዊሆሙ ላዕለ ርእሱ ለውእቱ በግዕ ።,And he brought the ram for the burnt offering: and Aaron and his sons laid their hands upon the head of the ram. +አረደውም፤ ሙሴም ደሙን በመሠዊያው ዙሪያ ረጨው።,ወጠብሖ ሙሴ ለውእቱ በግዕ ወከዐወ ሙሴ ደሞ ውስተ ዐውደ ምሥዋዕ ።,And he killed it; and Moses sprinkled the blood upon the altar round about. +አውራውንም በግ በየብልቱ ቈረጠ፤ ሙሴም ጭንቅላቱን ብልቶቹንም ስቡንም አቃጠለ።,ወመተሮ ለውእቱ በግዕ በበአባላቱ ወወደየ ሙሴ ርእሶ ወአባላቶ ወሥብሖ ።,"And he cut the ram into pieces; and Moses burnt the head, and the pieces, and the fat." +የሆድ ዕቃውንና እግሮቹንም በውኃ አጠበ፤ ሙሴም አውራውን በግ ሁሉ በመሠዊያው ላይ አቃጠለው፤ ይህ ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የሚቃጠል መሥዋዕት ነበረ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ነበረ።,ወከርሦ ወእገሪሁኒ ኀፀበ በማይ ወወደዮ ሙሴ ኵሎ በግዖ ውስተ ምሥዋዕ እስመ መሥዋዕት ውእቱ ዘመዐዛ ሠናይ ወቍርባን ውእቱ ለእግዚአብሔር በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And he washed the inwards and the legs in water; and Moses burnt the whole ram upon the altar: it was a burnt sacrifice for a sweet savour, and an offering made by fire unto the LORD; as the LORD commanded Moses." +ለቅድስናም የሚሆነውን ሁለተኛውን አውራ በግ አቀረበ፤ አሮንና ልጆቹም በአውራው በግ ራስ ላይ እጆቻቸውን ጫኑ።,ወአምጽአ ሙሴ በግዐ ካልአ በግዕ ዘፍጻሜ ወወደዩ አሮን ወደቂቁ እደዊሆሙ ላዕለ ርእሱ ለውእቱ በግዕ ።,"And he brought the other ram, the ram of consecration: and Aaron and his sons laid their hands upon the head of the ram." +አረደውም፤ ሙሴን ከደሙ ወስዶ የአሮንን የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት አስነካው።,ወጠብሕዎ ወነሥአ ሙሴ እምውስተ ደሙ ወወደየ ውስተ ከተማ እዝኑ ለአሮን እንተ የማን ወውስተ ከተማ አጻብዐ እዴሁ እንተ የማን ወውስተ ከተማ አጻብዐ እግሩ እንተ የማን ።,"And he slew it; and Moses took of the blood of it, and put it upon the tip of Aaron's right ear, and upon the thumb of his right hand, and upon the great toe of his right foot." +የአሮንንም ልጆች አቀረበ፤ ሙሴም የቀኝ ጆሮአቸውን ጫፍ፥ የቀን እጃቸውንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግራቸውንም አውራ ጣት ከደሙ አስነካ፤ ሙሴም ደሙን በመሠዊያው ዙሪያ ረጨ።,ወአምጽኦሙ ሙሴ ለደቂቀ አሮን ወወደየ ሙሴ እምውስተ ውእቱ ደም ውስተ ከተማ እዘኒሆሙ ዘየማን ወውስተ ከተማ አጻብዐ እደዊሆሙ ዘየማን ወውስተ ከተማ አጻብዐ እገሪሆሙ ዘየማን ወከዐዎ ሙሴ ለውእቱ ደም ውስተ ዐውደ ምሥዋዕ ።,"And he brought Aaron's sons, and Moses put of the blood upon the tip of their right ear, and upon the thumbs of their right hands, and upon the great toes of their right feet: and Moses sprinkled the blood upon the altar round about." +ስቡንና ላቱን፥ በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥ የጕበቱንም መረብ፥ ሁለቱንም ኵላሊቶች ስባቸውንም፥ ቀኝ ወርቹንም ወሰደ፤,ወነሥአ ሙሴ ሥብሖ ወሐቌሁ ወሥብሐ ከርሡ ወከብዶ እንተ ትንእስ ወክልኤሆን ኵለያቲሁ ወሥብሐ ዘላዕሌሆን ወአገዳሁ ዘየማን ።,"And he took the fat, and the rump, and all the fat that was upon the inwards, and the caul above the liver, and the two kidneys, and their fat, and the right shoulder:" +በእግዚአብሔር ፊት ካለው ከቂጣው እንጀራ ሌማት አንድ የቂጣ እንጐቻ፥ አንድም የዘይት እንጀራ፥ አንድም ስስ ቂጣ ወስዶ በስቡና በቀኝ ወርቹ ላይ አኖራቸው።,ወነሥአ እመስፈርት ዘፍጻሜ ዘሀሎ ቅድመ እግዚአብሔር ኅብስተ ናእት አሐተ ወኅብስተ ዘበቅብእ አሐተ ወጸሪቀተ አሐተ ወወደዮ ዲበ ሥብሕ ወዲበ አገዳ ዘየማን ።,"And out of the basket of unleavened bread, that was before the LORD, he took one unleavened cake, and a cake of oiled bread, and one wafer, and put them on the fat, and upon the right shoulder:" +ሁሉንም በአሮንና በልጆቹ እጆች ላይ አደረገ፥ በእግዚአብሔርም ፊት ለመወዝወዝ ቍርባን ወዘወዛቸው።,ወአንበሮ ኵሎ ውስተ እደወ አሮን ወውስተ እደወ ደቂቁ ወአብእዎ መባአ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And he put all upon Aaron's hands, and upon his sons' hands, and waved them for a wave offering before the LORD." +ሙሴም ከእጃቸው ተቀብሎ በመሠዊያው በሚቃጠለው መሥዋዕት ላይ አቃጠለው፤ የጣፋጭ ሽታ መቀደሻ ነበረ። እርሱም ለእግዚአብሔር የእሳት ቁርባን ነበረ።,ወነሥኦ ሙሴ እምውስተ እደዊሆሙ ወወደዮ ውስተ ምሥዋዕ ዲበ መሥዋዕተ ፍጻሜ ቍርባን ዘመዐዛ ሠናይ ውእቱ ለእግዚአብሔር ።,"And Moses took them from off their hands, and burnt them on the altar upon the burnt offering: they were consecrations for a sweet savour: it is an offering made by fire unto the LORD." +ሙሴም ፍርምባውን ወስዶ በእግዚአብሔር ፊት ለመወዝወዝ ቍርባን ወዘወዘው፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ይህ ለቅድስና ከታረደው አውራ በግ የሙሴ እድል ፈንታ ሆነ።,ወነሥአ ሙሴ ተላዐ ወመተረ ከመ ይደዮ ቅድመ እግዚአብሔር እምነ በግዕ ዘፍጻሜ ወኮነ ክፍሉ ለሙሴ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And Moses took the breast, and waved it for a wave offering before the LORD: for of the ram of consecration it was Moses' part; as the LORD commanded Moses." +ሙሴም ከቅብዓቱ ዘይትና በመሠዊያው ላይ ካለው ከደሙ ወስዶ በአሮንና በልብሱ ላይ፥ በልጆቹና በልጆቹ ልብስ ላይ ረጨው፤ አሮንንና ልብሱንም፥ ልጆቹንም የልጆቹንም ልብስ ቀደሰ።,ወነሥአ ሙሴ እምነ ቅብእ ዘይቀብኡ ወእምነ ደም ዘውስተ ምሥዋዕ ወነዝኀ ላዕለ አሮን ወላዕለ አልባሲሁ ወላዕለ ደቂቁ ወላዕለ አልባሰ ደቂቁ ምስሌሁ ወቀደሶ ለአሮን ወለአልባሲሁ ወለደቂቁ ወለአልባሰ ደቂቁ ምስሌሁ ።,"And Moses took of the anointing oil, and of the blood which was upon the altar, and sprinkled it upon Aaron, and upon his garments, and upon his sons, and upon his sons' garments with him; and sanctified Aaron, and his garments, and his sons, and his sons' garments with him." +ሙሴም አሮንንና ልጆቹን አላቸው። ሥጋውን በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ቀቅሉ፤ አሮንና ልጆቹ ይበሉታል ብዬ እንዳዘዝሁ በዚያ እርሱንና በሌማቱ ያለውን የቅድስናውን እንጀራ ብሉ።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለአሮን ወለደቂቁ አብስሉ ውእተ ሥጋ በዐጸደ ደብተራ ዘመርጡል በመካን ቅዱስ ወበህየ ብልዕዎ ወኅብስተኒ ዘውስተ መስፈርት ዘፍጻሜ በከመ አዘዘኒ ወይቤለኒ አሮን ወደቂቁ ይብልዕዎ ።,"And Moses said unto Aaron and to his sons, Boil the flesh at the door of the tabernacle of the congregation: and there eat it with the bread that is in the basket of consecrations, as I commanded, saying, Aaron and his sons shall eat it." +ከሥጋውና ከእንጀራውም የተረፈውን በእሳት ታቃጥሉታላችሁ።,ወዘተርፈ እምሥጋ ወእምኅብስት በእሳት አውዕይዎ ።,And that which remaineth of the flesh and of the bread shall ye burn with fire. +ሰባት ቀን ይክናችኋልና የክህነታችሁ ቀን እስኪፈጸም ድረስ ሰባት ቀን ከማኅበሩ ድንኳን ደጃፍ አትውጡ።,ወኢትወጽኡ እምኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ሰቡዐ ዕለተ እስከ ሶበ ትፌጽሙ ዕለተ ፍጻሜክሙ እስመ ሰቡዐ ዕለተ ይፌጽማ እደዊክሙ ፤,"And ye shall not go out of the door of the tabernacle of the congregation in seven days, until the days of your consecration be at an end: for seven days shall he consecrate you." +በዚህ ቀን እንደ ተደረገ ለእናንተ ለማስተስረያ ይደረግ ዘንድ እንዲሁ እግዚአብሔር አዘዘ።,በከመ ገብረ በይእቲ ዕለት እንተ አዘዘ እግዚአብሔር ከመ ይግበሩ በዘ ያስተሰርዩ ለክሙ ።,"As he hath done this day, so the LORD hath commanded to do, to make an atonement for you." +እግዚአብሔር እንዲሁ አዝዞኛልና እንዳትሞቱ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ሌሊቱንና ቀኑን ሰባት ቀን ተቀመጡ፥ የእግዚአብሔርንም ሥርዓት ጠብቁ።,ወትነብሩ ውስተ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ሰቡዐ ዕለተ ሌሊተ ወመዓልተ ወዕቀቡ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር ከመ ኢትሙቱ እስመ ከማሁ አዘዘኒ እግዚአብሔር ።,"Therefore shall ye abide at the door of the tabernacle of the congregation day and night seven days, and keep the charge of the LORD, that ye die not: for so I am commanded." +አሮንና ልጆቹም እግዚአብሔር በሙሴ እጅ ያዘዘውን ሁሉ አደረጉ።,ወገብሩ አሮን ወደቂቁ ኵሎ ቃለ ዘአዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,So Aaron and his sons did all things which the LORD commanded by the hand of Moses. +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወነበቦሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ፤,"And the LORD spake unto Moses and to Aaron, saying unto them," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በሉአቸው። ከምድር እንስሶች ሁሉ የምትበሉአቸው እነዚህ ናቸው።,ንግርዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበልዎሙ ዝንቱ ውእቱ እንስሳ ዘትበልዑ እምውስተ ኵሉ እንስሳ ዘሀሎ ዲበ ምድር ።,"Speak unto the children of Israel, saying, These are the beasts which ye shall eat among all the beasts that are on the earth." +የተሰነጠቀ ሰኮና ያለውንና የሚያመሰኳውን እንስሳ ሁሉ ብሉ።,ኵሉ እንስሳ ዘንፉቅ ሰኰናሁ ወሥጡቅ ጽፍሩ ማእከሉ ወእንተ ክልኤቲ ውእቱ ወዘይትመሠኳዕ እምውስተ እንስሳ ኪያሁ ብልዑ ።,"Whatsoever parteth the hoof, and is clovenfooted, and cheweth the cud, among the beasts, that shall ye eat." +ነገር ግን ከሚያመሰኩት፥ ሰኮናቸው ስንጥቅ ከሆነው ከእነዚህ አትበሉም፤ ግመል ያመሰኳል፥ ነገር ግን ሰኮናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው።,ወዝንቱ ባሕቱ ዘኢትበልዑ እምውስተ ዘይትመሠኳዕ ወእምነ ዘንፉቅ ሰኰናሁ ገመል እስመ ይትመሠኳዕ ወኢኮነ ንፉቀ ሰኰናሁ ዝንቱ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ።,"Nevertheless these shall ye not eat of them that chew the cud, or of them that divide the hoof: as the camel, because he cheweth the cud, but divideth not the hoof; he is unclean unto you." +ሽኮኮ ያመሰኳል፥ ነገር ግን ሰኰናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው።,ወደሲጶዳሂ እስመ ይትመሠኳዕ ወኢኮነ ንፉቀ ሰኰናሁ ወዝንቱኒ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ።,"And the coney, because he cheweth the cud, but divideth not the hoof; he is unclean unto you." +ጥንቸልም ያመሰኳል፥ ነገር ግን ሰኮናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው።,ወኪሮግርሊዮስኒ እስመ ይትመሠኳዕ ወኢኮነ ንፉቀ ሰኰናሁ ወውእቱኒ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ።,"And the hare, because he cheweth the cud, but divideth not the hoof; he is unclean unto you." +እርያም ሰኮናው ተሰንጥቋል፥ ነገር ግን ስለማያመሰኳ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው።,ወሐራውያኒ እስመ ንፉቅ ሰኰናሁ ወሥጡቅ እምነ ማእከለ ጽፈሪሁ ወኢይትመሠኳዕ ወውእቱኒ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ።,"And the swine, though he divide the hoof, and be clovenfooted, yet he cheweth not the cud; he is unclean to you." +የእነዚህን ሥጋ አትበሉም፥ በድናቸውንም አትነኩም፤ በእናንተ ዘንድ ርኩሶች ናቸው።,እምነ ሥጋሆሙ ኢትብልዑ ወበድኖሙኒ ኢትግስሱ እስመ ርኩሳን ውእቶሙ ለክሙ ።,"Of their flesh shall ye not eat, and their carcase shall ye not touch; they are unclean to you." +በውኃ ውስጥ ከሚኖሩት ሁሉ እነዚህን ትበላላችሁ በውኆች በባሕሮችም በወንዞችም ውስጥ ከሚኖሩት ሁሉ ክንፍና ቅርፊት ያላቸውን ትበላላችሁ።,ወዝንቱ ዘትበልዑ እምነ ኵሉ ዘውስተ ማይ ኵሎ ዘቦ ክንፈ ወቅሣረ ዘሀሎ ውስተ ማይ ወውስተ ባሕር ወውስተ አፍላግ ውእቱ ዘትበልዑ ።,"These shall ye eat of all that are in the waters: whatsoever hath fins and scales in the waters, in the seas, and in the rivers, them shall ye eat." +በውኆቹ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ፥ በውኆች ውስጥ የሕይወት ነፍስ ካላቸው ሁሉ፥ በባሕሮችና በወንዞች ውስጥ ክንፍና ቅርፊት የሌላቸው ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፉ ናቸው።,ወኵሉ ዘአልቦ ክንፈ ወቅሣረ ዘውስተ ማይ ወዘውስተ ባሕር ወዘውስተ አፍላግ እምነ ኵሉ ዘይጐሥዕ ማይ ወእምነ ኵሉ ነፍስ እንተ ሕያውት ውስተ ማይ ርኩስ ውእቱ ።,"And all that have not fins and scales in the seas, and in the rivers, of all that move in the waters, and of any living thing which is in the waters, they shall be an abomination unto you:" +በእናንተም ዘንድ የተጸየፉ ይሆናሉ፤ ሥጋቸውንም አትበሉም፥ በድናቸውንም ትጸየፋላችሁ።,ወርኩሰ ይኩንክሙ እምነ ሥጋሆሙ ኢትብልዑ ወበድኖሙኒ አስቆርሩ ።,"They shall be even an abomination unto you; ye shall not eat of their flesh, but ye shall have their carcases in abomination." +ክንፍና ቅርፊትም የሌላቸው በውኃ ውስጥ የሚኖሩት ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፉ ናቸው።,ወኵሉ ዘአልቦ ክንፈ ወቅሣረ እምነ ዘውስተ ማይ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ።,"Whatsoever hath no fins nor scales in the waters, that shall be an abomination unto you." +ከወፎችም ወገን የምትጸየፉአቸው እነዚህ ናቸው፤ አይበሉም፤ የተጸየፉ ናቸው፤,ወዝንቱ ዘታስቆርሩ እምነ አዕዋፍ ወዘኢትበልዑ እስመ ርኩስ ውእቱ ንስር ወግሪጳ ወአልያጦን ፤,"And these are they which ye shall have in abomination among the fowls; they shall not be eaten, they are an abomination: the eagle, and the ossifrage, and the ospray," +ንስር፥ ገዲ፥ ዓሣ አውጭ፥ ጭላት፥ ጭልፊት በየወገኑ፥,ወጊጳ ወግለውቃ ወሆባይ ወኵሉ ዘአምሳሉ ።,"And the vulture, and the kite after his kind;" +ቁራ ሁሉ በየወገኑ፥,ወቋዕ ወኵሉ ዘአምሳሉ ፤,Every raven after his kind; +ሰጎን፥ ጠላቋ፥ ዝዪ፥ በቋል በየወገኑ፥,ወሰገኖ ወኵሉ ዘአምሳሉ ወለሮን ወዘአምሳሉ ወጕዛ ወዘአምሳሉ ፤,"And the owl, and the night hawk, and the cuckow, and the hawk after his kind," +ጕጕት፥ እርኩም፥ ጋጋኖ፥ የውኀ ዶሮ፥,ወጉጓ ወቀጠራቅጤን ወኢብን ፤,"And the little owl, and the cormorant, and the great owl," +ይብራ፥ ጥምብ አንሣ አሞራ፥ ሽመላ፥ ሳቢሳ በየወገኑ፥ ጅንጁላቴ ወፍ፥ የሌሊት ወፍ።,ወጶርፍሪየና ወአድገ መረብ ወቀቀኖን ፤,"And the swan, and the pelican, and the gier eagle," +የሚበርርም፥ በአራት እግሮችም የሚሔድ ተንቀሳቃሽ ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፈ ነው።,ወአሮድዮን ወከራድርዮን ወዘይመስሎ ወኤጶጳ ወፅግነት ።,"And the stork, the heron after her kind, and the lapwing, and the bat." +ነገር ግን ከሚበርሩት፥ አራትም እግሮች ካሉአቸው፥ ከእግሮቻቸውም በላይ በምድር ላይ የሚዘልሉባቸው ጭኖች ካሉአቸው ተንቀሳቃሾች እነዚህን ትበላላችሁ።,ወኵሉ ዘይትሐወስ አዕዋፍ ዘየሐውር በአርባዕ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ።,"All fowls that creep, going upon all four, shall be an abomination unto you." +ከእነርሱም እነዚህን ትበላላችሁ፤ አራቱን ዓይነት አንበጣዎች በየወገናቸው።,አላ ዝንቱ ዘትበልፁ እምነ ዘይትሐወስ እምነ አዕዋፍ ዘየሐውር በአርባዕ ዘቦ አገዳ መልዕልተ እገሪሁ በዘ ይሠርር ቦቱ መልዕልተ ምድር ።,"Yet these may ye eat of every flying creeping thing that goeth upon all four, which have legs above their feet, to leap withal upon the earth;" +ነገር ግን የሚበርር፥ አራትም እግሮች ያሉት ተንቀሳቃሽ ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፈ ነው።,ወዝንቱ ዘትበልዑ እምኔሁ ደገብያ ወዘአምሳሉ ወአጣቃን ወዘአምሳሉ ወኦፍዮማክን ወዘአምሳሉ ወአንበጣ ወዘአምሳሉ ።,"Even these of them ye may eat; the locust after his kind, and the bald locust after his kind, and the beetle after his kind, and the grasshopper after his kind." +በእነዚህም ርኩስ ትሆናላችሁ፤ የእነርሱንም በድን የሚነካ ሁሉ እስከ ማታ ርኩስ ነው።,ወእምነ ዘይሠርር ዘአርባዕቱ እገሪሁ ርኵስ ውእቱ ለክሙ ።,"But all other flying creeping things, which have four feet, shall be an abomination unto you." +ከእነርሱም በድን የሚያነሣ ሁሉ ልብሱን ይጠብ፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው።,ወቦሙ ትረኵሱ ፤,And for these ye shall be unclean: whosoever toucheth the carcase of them shall be unclean until the even. +ሰኮናም ያለው፥ ነገር ግን ሰኮናው ያልተሰነጠቀ፥ የማያመሰኳም እንሰሳ ሁሉ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው፤ እርሱን የሚነካ ሁሉ ርኩስ ነው።,ኵሉ ዘገሰሰ በድኖሙ ርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And whosoever beareth ought of the carcase of them shall wash his clothes, and be unclean until the even." +በአራት እግሮቹ ከሚሄድ እንስሳ ሁሉ በመዳፎቹ ላይ የሚሄድ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው፤ የእርሱን በድን የሚነካ ሁሉ እስከ ማታ ርኩስ ነው።,ወኵሉ ዘአልዐለ በድኖሙ የኀፅብ አልባሲሁ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"The carcases of every beast which divideth the hoof, and is not clovenfooted, nor cheweth the cud, are unclean unto you: every one that toucheth them shall be unclean." +በድናቸውንም የሚያነሣ ልብሱን ይጠብ፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው። እነርሱም በእናንተ ዘንድ ርኩሶች ናቸው።,ወእምነ ኵሉ እንስሳ ዘንፉቅ ሰኰናሁ ወሥጡቅ ጽፈሪሁ ወኢይትመሠኳዕ ርኩስ ውእ��� ለክሙ ኵሉ ዘገሰሰ በድኖሙ ርኩስ ውእቱ ።,"And whatsoever goeth upon his paws, among all manner of beasts that go on all four, those are unclean unto you: whoso toucheth their carcase shall be unclean until the even." +በምድር ላይም ከሚንቀሳቀስ ተንቀሳቅሳሽ እነዚህ በእናንተ ዘንድ ርኩሶች ናቸው፤ ሙጭልጭላ፥ አይጥ፥ እንሽላሊት በየወገኑ፥,ወኵሉ ዘየሐውር በእደዊሁ እምነ ኵሉ አራዊት ዘየሐውር በአርባዕቱ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ኵሉ ዘገሰሰ በድኖሙ ርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And he that beareth the carcase of them shall wash his clothes, and be unclean until the even: they are unclean unto you." +ኤሊ፥ አዞ፥ ገበሎ፥ አርጃኖ፥ እስስት።,ወዘጾረ በድኖሙ የኀፅብ አልባሲሲሁ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ወዝንቱ ዘርኩስ ውእቱ ለክሙ ።,"These also shall be unclean unto you among the creeping things that creep upon the earth; the weasel, and the mouse, and the tortoise after his kind," +ከሚንቀሳቀሱት ሁሉ በእናንተ ዘንድ ርኩሶች የሚሆኑ እነዚህ ናቸው። ከእነርሱም የሞተውን የሚነካ ሁሉ እስከ ማታ ርኩስ ነው።,ወእምነ ዘሕያውኒ ዘይትሐወስ ውስተ ምድር ዝንቱ ዘርኩስ ለክሙ አንጸዋ ወጽቍጽቌን ወኀገጽ ወላጽቄት ወኀንጶን ወዐንጉግ ወጋሌ ወከሜሌዎን ወሰጳለክስ ።,"And the ferret, and the chameleon, and the lizard, and the snail, and the mole." +ከእነርሱም የሞተውን የሚነካ በምንም ላይ ቢወድቅ እርሱ ርኩስ ነው፤ የእንጨት ዕቃ ወይም ልብስ ወይም ቁርበት ወይም ከረጢት ቢሆን የሚሠራበት ዕቃ ሁሉ እርሱ በውኃ ውስጥ ይደረግ፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል።,ዝንቱ ዘርኩስ ለክሙ እምኵሉ ዘሕያው ዘይትሐወስ ዲበ ምድር ኵሉ ዘገሰሰ በድኖሙ ርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"These are unclean to you among all that creep: whosoever doth touch them, when they be dead, shall be unclean until the even." +ከእነርሱም አንዳች በውስጡ የወደቀበትን የሸክላውን ዕቃ ሁሉ ስበሩት፥ በውስጡም ያለው ሁሉ ርኩስ ነው።,ወኵሉ ውስተ ዘወድቀ በድኖሙ ርኩስ ውእቱ እምኵሉ ንዋየ ዕፅ አው ልብስ አው ማእስ አው ኀስል እምኵሉ ንዋይ ዘይገብሩ ቦቱ ግብረ ውስተ ማይ ይጠምዕዎ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ወእምዝ ንጹሕ ውእቱ ።,"And upon whatsoever any of them, when they are dead, doth fall, it shall be unclean; whether it be any vessel of wood, or raiment, or skin, or sack, whatsoever vessel it be, wherein any work is done, it must be put into water, and it shall be unclean until the even; so it shall be cleansed." +በእርሱ ውስጥ ያለው፥ ውኃም የሚፈስስበት የሚበላ መብል ሁሉ ርኩስ ነው፤ በዚህም ዕቃ ሁሉ ያለው የሚጠጣ መጠጥ ሁሉ ርኩስ ነው።,ወኵሉ ንዋየ ልሕኵት ዘወድቀ ላዕሌሁ እምነ ዝንቱ ውስተ ከርሡ እምከመ ውስተ ውስጡ ወድቀ ርኩስ ውእቱ ይሰብርዎ ።,"And every earthen vessel, whereinto any of them falleth, whatsoever is in it shall be unclean; and ye shall break it." +ከእነዚህም በድን የሚወድቅበት ሁሉ ርኩስ ነው፤ እቶን ወይም ምድጃ ቢሆን ይሰባበራል፤ ርኩሶች ናቸው፤ በእናንተ ዘንድ ርኩሶች ይሆናሉ።,ወኵሉ በዘ ትበልዑ እክለ ወእመኒ ተወድየ ውስቴቱ ማይ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ወእመኒ ንዋየ ስቴ በዘ ቦቱ ትሰትዩ ርኩስ ውእቱኒ ።,"Of all meat which may be eaten, that on which such water cometh shall be unclean: and all drink that may be drunk in every such vessel shall be unclean." +ነገር ግን ምንጩ፥ ጕድጓዱም፥ የውኃውም ኵሬ ንጹሐን ናቸው፤ በድናቸውን ግን የሚነካ ርኩስ ነው።,ወኵሉ ውስተ ዘወድቀ በድኖሙ ርኩስ ውእቱ ወእመሰ እቶን አው ምንባረ መቅጹት ትነሥትዎ እስመ ርኩስ ወርኩስ ውእቱ ለክሙ ።,"And every thing whereupon any part of their carcase falleth shall be unclean; whether it be oven, or ranges for pots, they shall be broken down: for they are unclean, and shall be unclean unto you." +ከበድናቸውም በሚዘራ ዘር ላይ አንዳች ቢወድቅ እርሱ ንጹሕ ነው።,ዘእንበለ አንቅዕተ ማይ ወዐዘቃት ወአዕያጋተ ማይ ዝንቱ ዘንጹሕ ለክሙ ወዘገሰሰ በድኖሙ ርኩስ ውእቱ ።,"Nevertheless a fountain or pit, wherein there is plenty of water, shall be clean: but that which toucheth their carcase shall be unclean." +ነገር ግን በዘሩ ላይ ውኃ ቢፈስስበት፥ ከዚህ በኋላ ከበድናቸው አንዳች ቢወድቅበት፥ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው።,ወእመሰ ወድቀ በድኖሙ ውስተ ኵሉ ዘርእ ዘይዘራእ ንጹሕ ውእቱ ።,"And if any part of their carcase fall upon any sowing seed which is to be sown, it shall be clean." +ለመብል ከሚሆኑላችሁ እንስሶች የሞተ ቢኖር፥ በድኑን የሚነካ ሁሉ እስከ ማታ ርኩስ ነው።,ወእመ ባሕቱ ተክዕወ ማይ ላዕለ ኵሉ ዘርእ ወወድቀ በድኖሙ ላዕሌሁ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ።,"But if any water be put upon the seed, and any part of their carcase fall thereon, it shall be unclean unto you." +ከበድኑም የሚበላ ልብሱን ያጥባል፥ እስከ ማታም ርኩስ ይሆናል፤ በድኑንም የሚያነሣ ልብሱን ይጠብ፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው።,ወእመቦ ዘሞተ እምእንስሳ ዘይከውነክሙ ለበሊዕ ዘገሰሰ በድኖሙ ርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And if any beast, of which ye may eat, die; he that toucheth the carcase thereof shall be unclean until the even." +በምድርም ላይ የሚንቀሳቀስ ተንቀሳቃሽ ሁሉ የተጸየፈ ነው፥ አትብሉትም።,ወዘበልዐ ማውታሁ የኀፅብ አልባሲተ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ወዘአልዐለ በድኖሙ የኀፅብ አልባሲሁ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And he that eateth of the carcase of it shall wash his clothes, and be unclean until the even: he also that beareth the carcase of it shall wash his clothes, and be unclean until the even." +በሆዱ የሚሳብ፥ በአራትም እግሮች የሚሳብ፥ ብዙ እግሮችም ያሉት፥ በምድርም ላይ የሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ የተጸየፉ ናቸውና አትብሉአቸው።,ወኵሉ ዘይትሐወስ ውስተ ምድር አርዌ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ወኢትብልዕዎ ።,And every creeping thing that creepeth upon the earth shall be an abomination; it shall not be eaten. +በሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ ሰውነታችሁን አታስጸይፉ፤ በእነርሱም እንዳትረክሱ ሰውነታችሁን አታርክሱባቸው።,ወኵሎ ዘየሐውር በከብዱ ወኵሎ ዘየሐውር በአርባዕ ለዝሉፉ ወዘብዘኅ እገሪሁ እምኵሉ አርዌ ዘይትሐወስ ውስተ ምድር ኢትብልዕዎ እስመ ርኩስ ውእቱ ለክሙ ።,"Whatsoever goeth upon the belly, and whatsoever goeth upon all four, or whatsoever hath more feet among all creeping things that creep upon the earth, them ye shall not eat; for they are an abomination." +እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና፤ ሰውነታችሁን ቀድሱ፥ ቅዱሳንም ሁኑ፥ እኔ ቅዱስ ነኝና፤ በምድርም ላይ በሚሳብ ተንቀሳቃሽ ሁሉ ሰውነታችሁን አታርክሱ።,ወኢታርኵሱ ነፍሰክሙ በኵሉ አራዊት ዘይትሐወስ ውስተ ምድር ወኢትርኰሱ በእሉ ወኢትኩኑ ርኩሳነ ቦሙ ።,"Ye shall not make yourselves abominable with any creeping thing that creepeth, neither shall ye make yourselves unclean with them, that ye should be defiled thereby." +እኔ አምላካችሁ እሆን ዘንድ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እግዚአብሔር ነኝ፤ እንግዲህ እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ።,እስመ አነ እግዚአብሔ አምላክክሙ ወተቀደሱ ወቅዱሳነ ኩኑ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ቅዱስ አነ ወኢትገምኑ ነፍሰክሙ በኵሉ አራዊት ዘይትሐወስ ውስተ ምድር ።,"For I am the LORD your God: ye shall therefore sanctify yourselves, and ye shall be holy; for I am holy: neither shall ye defile yourselves with any manner of creeping thing that creepeth upon the earth." +የእንስሳና የወፍ፥ በውኃም ውስጥ የሚንቀሳቀስ የፍጥረት ሁሉ፥ በምድርም ላይ የሚንቀሳቀስ የፍጥረት ሁሉ ሕግ ይህ ነው።,እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ዘአውፃእኩክሙ እምነ ምድረ ግብጽ ከመ እኩንክሙ አምላክክሙ ወትኩኑ ቅዱሳነ እስመ አነ ቅዱስ አነ ።,"For I am the LORD that bringeth you up out of the land of Egypt, to be your God: ye shall therefore be holy, for I am holy." +በርኩስና በንጹሕ መካከል፥ የሕይወት ነፍስ ካላቸውም በምትበሉትና በማትበሉት መካከል እንድትለዩ ነው።,ዝንቱ ውእቱ ሕግ ዘበእንተ እንስሳ ወዘበእንተ አዕዋፍ ወዘበእንተ ኵሉ ነፍስ እንተ ትትሐወስ ውስተ ማይ ወኵሉ ��ፍስ እንተ ትትሐወስ ውስተ ምድር ፤,"This is the law of the beasts, and of the fowl, and of every living creature that moveth in the waters, and of every creature that creepeth upon the earth:" +የአሮንም ልጆች ናዳብና አብዩድ በየራሳቸው ጥናውን ወስደው እሳት አደረጉበት፥ በላዩም ዕጣን አኖሩበት፥ በእግዚአብሔርም ፊት እርሱ ያላዘዛቸውን ሌላ እሳት አቀረቡ።,ወነሥኡ ደቂቀ አሮን ናዳብ ወአቢዩድ አሐዱ አሐዱ ማዕጠንቶ ወወደዩ ውስቴቶን እሳተ ወወደዩ ውስቴቶን ዕጣነ ወአምጽኡ ቅድመ እግዚአብሔር እሳተ ዘእምባዕድ ዘኢአዘዞሙ እግዚአብሔር ።,"And Nadab and Abihu, the sons of Aaron, took either of them his censer, and put fire therein, and put incense thereon, and offered strange fire before the LORD, which he commanded them not." +እሳትም ከእግዚአብሔር ፊት ወጥቶ በላቸው፥ በእግዚአብሔርም ፊት ሞቱ።,ወወፅአት እሳት እምኀበ እግዚአብሔር ወበልዐቶሙ ወሞቱ በቅድመ እግዚአብሔር ።,"And there went out fire from the LORD, and devoured them, and they died before the LORD." +ሙሴም አሮንን። እግዚአብሔር። ወደ እኔ በሚቀርቡ እቀድሳለሁ፥ በሕዝቡም ሁሉ ፊት እከብራለሁ ብሎ የተናገረው ይህ ነው አለው፤ አሮንም ዝም አለ,ወይቤሎ ሙሴ ለአሮን ዝንቱ ውእቱ ዘይቤ እግዚአብሔር በእለ ይቀርቡኒ እትቄደስ ወበኵሉ ተዓይን እሴባሕ ወደንገፀ አሮን ።,"Then Moses said unto Aaron, This is it that the LORD spake, saying, I will be sanctified in them that come nigh me, and before all the people I will be glorified. And Aaron held his peace." +ሙሴም የአሮንን አጎት የዑዝኤልን ልጆች ሚሳኤልንና ኤልጻፋንን ጠርቶ። ቅረቡ፥ ወንድሞቻችሁንም ከመቅደሱ ፊት አንሥታችሁ ከሰፈር ወደ ውጭ ውሰዱአቸው አላቸው።,ወጸውዖሙ ሙሴ ለሚሳዴ ወለኤሊሳፈን ደቂቀ ኦዚሔል ደቂቀ እኁሁ ለአበ አሮን ወይቤሎሙ ሑሩ ንሥኡ አኀዊክሙ እምቅድመ ቅዱሳን ወአውፅእዎሙ አፍአ እምትዕይንት ።,"And Moses called Mishael and Elzaphan, the sons of Uzziel the uncle of Aaron, and said unto them, Come near, carry your brethren from before the sanctuary out of the camp." +እነርሱም ቀርበው አነሡአቸው፥ ሙሴም እንዳለ በቀሚሳቸው ከሰፈር ወደ ውጭ ወሰዱአቸው።,ወቦኡ ወአውፅእዎሙ በአልባሲሆሙ አፍአ እምትዕይንት በከመ ይቤሎሙ ሙሴ ።,"So they went near, and carried them in their coats out of the camp; as Moses had said." +ሙሴም አሮንን፥ ልጆቹንም አልዓዛርንና ኢታምርን። እንዳትሞቱ በማኅበሩም ሁሉ ላይ ቁጣ እንዳይወርድ ራሳችሁን አትንጩ፥ ልብሳችሁንም አትቅደዱ፤ እግዚአብሔር ስላቃጠለው ማቃጠል ግን ወንድሞቻችሁ የእስራኤል ቤት ሁሉ ያልቅሱ።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለአሮን ወለእልዓዛር ወለይታመር ደቂቁ ርእሰክሙ ኢትቅርፁ ወአልባሲክሙኒ ኢትሥጥጡ ከመ ኢትሙቱ ወኢይኩን መንሱት ላዕለ ኵሉ ተዓይን ፤ አኀዊክሙሰ ኵሉ ቤተ እስራኤል ውእቱ ይብክይዎሙ ለእለ ውዕዩ እለ አውዐዮሙ እግዚአብሔር ።,"And Moses said unto Aaron, and unto Eleazar and unto Ithamar, his sons, Uncover not your heads, neither rend your clothes; lest ye die, and lest wrath come upon all the people: but let your brethren, the whole house of Israel, bewail the burning which the LORD hath kindled." +የእግዚአብሔር የቅብዓት ዘይት በላያችሁ ነውና እንዳትሞቱ ከመገናኛው ድንኳን ደጃፍ አትወጡም አላቸው። እንደ ሙሴ ቃልም አደረጉ።,ወእምኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ኢትፃኡ ከመ ኢትሙቱ እስመ ቅብእ ዘይቀብኡ ዘእግዚአብሔር ላዕሌክሙ ሀለወ ወገብሩ በከመ ይቤሎሙ ሙሴ ።,"And ye shall not go out from the door of the tabernacle of the congregation, lest ye die: for the anointing oil of the LORD is upon you. And they did according to the word of Moses." +እግዚአብሔርም አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለአሮን ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Aaron, saying," +እንዳትሞቱ ወደ መገናኛው ድንኳን ስትገቡ አንተና ልጆችህ የወይን ጠጅና የሚያሰክርን ነገር ሁሉ አትጠጡ፤ ይህም ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ይሆናል፤,ወይነ ወሜሰ ኢትስተዩ አንተ ወደቂቅከ ምስሌከ ሶበ ትበውኡ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል አው ሶበ ትበውኡ ኀበ ምሥዋዕ ወኢትመውቱ ሕግ ዘለዓለም በመዋዕሊክሙ ውእቱ ዝንቱ ፤,"Do not drink wine nor strong drink, thou, nor thy sons with thee, when ye go into the tabernacle of the congregation, lest ye die: it shall be a statute for ever throughout your generations:" +በተቀደሰውና ባልተቀደሰው፥ በርኩሱና በንጹሑም መካከል ትለያላችሁ፤,ዘቦቱ ይትፈለጥ ማእከለ ቅዱሳን ወማእከለ ርኩሳን ወማእከለ ንጹሓን ወማእከለ እለ ኢኮኑ ንጹሓነ ።,"And that ye may put difference between holy and unholy, and between unclean and clean;" +እግዚአብሔርም በሙሴ ቃል የነገራቸውን ሥርዓት ሁሉ ለእስራኤል ልጆች ታስተምራላችሁ።,ወትሜህሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ኵሎ ሕገ ዘነገሮሙ እግዚአብሔር በእደ ሙሴ ።,And that ye may teach the children of Israel all the statutes which the LORD hath spoken unto them by the hand of Moses. +ሙሴም አሮንን፥ የተረፉለትንም ልጆቹን አልዓዛርንና ኢታምርን አላቸው። ቅዱስ ቅዱሳን ነውና ለእግዚአብሔር ከሆነው ከእሳት ቁርባን የቀረውን የእህሉን ቁርባን ውሰዱ፥ ቂጣም አድርጋችሁ በመሠዊያው አጠገብ ብሉት እግዚአብሔርም እንዲህ አዞኛል፥,ወይቤሎሙ ሙሴ ለአሮን ወለእልዓዛር ወለይታማር ደቂቁ እለ ተርፉ ንሥኡ መሥዋዕተ ዘተርፈ እምቍርባኑ ለእግዚአብሔር ወብልዑ ናእተ በኀበ ምሥዋዕ ቅዱስ ለቅዱሳን ውእቱ ።,"And Moses spake unto Aaron, and unto Eleazar and unto Ithamar, his sons that were left, Take the meat offering that remaineth of the offerings of the LORD made by fire, and eat it without leaven beside the altar: for it is most holy:" +ለእግዚአብሔር ከሆነው ከእሳት ቁርባን ለአንተም ለልጆችህም የተሰጠ ሥርዓት ነውና በቅዱስ ስፍራ ትበሉታላችሁ።,እስመ ሕግከ ውእቱ ለከ ወሕጎሙ ውእቱ ለደቂቅከ እምነ መሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር እስመ ከማሁ አዘዘኒ እግዚአብሔር ።,"And ye shall eat it in the holy place, because it is thy due, and thy sons' due, of the sacrifices of the LORD made by fire: for so I am commanded." +እነዚህም ከእስራኤል ልጆች ከደኅንነት መሥዋዕቶች ለአንተና ለልጆችህ ሥርዓት እንዲሆኑ ስለ ተሰጡ፥ የሚወዘወዘውን ፍርምባ፥ የሚነሣውንም ወርች አንተ፥ ከአንተ ጋርም ልጆችህ፥ ሴቶች ልጆችህም በንጹሕ ስፍራ ትበላላችሁ።,ወተላዐኒ ዘመባእ ወአገዳኒ ዘመበእ ትበልዑ በመካን ቅዱስ አንተ ወደቂቅከ ወቤትከ ምስሌከ ፤ ሕግከ ውእቱ ለከ ወሕጎሙ ውእቱ ለደቂቅከ ዘተውህበ ለክሙ እምውስተ መሥዋዕተ መድኀኒት ዘደቂቀ እስራኤል ።,"And the wave breast and heave shoulder shall ye eat in a clean place; thou, and thy sons, and thy daughters with thee: for they be thy due, and thy sons' due, which are given out of the sacrifices of peace offerings of the children of Israel." +የሚነሣውን ወርች የሚወዘወዘውንም ፍርምባ በእግዚአብሔር ፊት ለመወዝወዝ ቁርባን እንዲወዘውዙ የእሳት ቁርባን ከሆነው ስብ ጋር ያመጣሉ፤ እግዚአብሔር እንዳዘዘ ለአንተ ከአንተ ጋርም ለልጆችህ የዘላለም ሥርዓት ይሆናል።,አገደ ዘመባእ ወተላዕ ዘይፈልጡ ውስተ መሥዋዕት ዘሥብሕ ያመጽእዎ ፈሊጦሙ ወይፈልጥዎ በቅድመ እግዚአብሔር ወይኩንከ ለከ ወለደቂቅከ ምስሌከ ሕግ ዘለዓለም በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"The heave shoulder and the wave breast shall they bring with the offerings made by fire of the fat, to wave it for a wave offering before the LORD; and it shall be thine, and thy sons' with thee, by a statute for ever; as the LORD hath commanded." +ሙሴም የኃጢያቱን መሥዋዕት ፍየል እጅግ ፈለገው፥ እነሆም ተቃጥሎ ነበር፤ ሙሴም የቀሩትን የአሮንን ልጆች አልአዛርንና ኢታምርን ተቈጥቶ።,ወኀሠሦ ሙሴ ለሐርጌ ዘበእንተ ኀጢአት ወሶበ የኀሥሥ በዘ ወድአ ውዕየ ወተምዕዐ ሙሴ ዲበ እልዓዛር ወይታመር ደቂቁ ለአሮን እለ ተርፉ ።,"And Moses diligently sought the goat of the sin offering, and, behold, it was burnt: and he was angry with Eleazar and Ithamar, the sons of Aaron which were left alive, saying," +ቅዱስ ቅዱሳን ነውና፥ የሕዝቡንም ኃጢያት እንድትሸከሙ፥ በእግዚአብሔርም ፊት እንድታስተሰርዩላቸው ለእናንተ ሰጥቶታልና ስለ ምን የኃጢያትን መሥዋዕት በቅዱሱ ስፍራ አልበላችሁም?,ወይቤሎሙ ለምንት ኢበላዕክሙ ዘበእንተ ኀጢአት በመካን ቅዱስ እስመ ቅዱስ ለቅዱሳን ውእቱ ወወሀበክሙ ዘንተ ትብልዑ ከመ ትኅድጉ ኀጢአተ ትዕይንት ወታስተስርዩ ሎሙ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"Wherefore have ye not eaten the sin offering in the holy place, seeing it is most holy, and God hath given it you to bear the iniquity of the congregation, to make atonement for them before the LORD?" +እነሆ ደሙን ወደ መቅደሱ ውስጥ አላገባችሁትም፤ እኔ እንዳዘዝሁ በቅዱሱ ስፍራ ውስጥ ትበሉት ዘንድ ይገባችሁ ነበር አላቸው።,እስመ ለዘኢቦአ ደሙ ውስተ ቅድሳት በቅድሜሁ በውስጥ ትበልዕዎ በመካን ቅዱስ በከመ ተአዘዝኩ ።,"Behold, the blood of it was not brought in within the holy place: ye should indeed have eaten it in the holy place, as I commanded." +አሮንም ሙሴን። እነሆ ዛሬ የኃጢያታቸውን መሥዋዕት፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕታቸውን በእግዚአብሔር ፊት አቀረቡ፤ ይህም ሁሉ ደረሰብኝ፤ ዛሬስ የኃጢያት መሥዋዕት በበላሁ ኖሮ በእግዚአብሔር ፊት መልካም ኖሮአልን? አለው።,ወተናገሮ አሮን ለሙሴ ወይቤሎ ሶበ ዮም አመ ቀደሱ ዘበእንተ ኀጢአቶሙ ወመሥዋዕቶሙኒ ቅድመ እግዚአብሔር ዛቲ ረከበተኒ ዮጊ ኢኮነ ሠናየ ቅድመ እግዚአብሔር ከመ እብላዕ ዘበእንተ ኀጢአት ።,"And Aaron said unto Moses, Behold, this day have they offered their sin offering and their burnt offering before the LORD; and such things have befallen me: and if I had eaten the sin offering to day, should it have been accepted in the sight of the LORD?" +ሙሴም ሰማ በፊቱም መልካም ሆነ።,ወሰምዐ ሙሴ ወአደሞ ።,"And when Moses heard that, he was content." +እግዚአብሔርም ሙሴን። ለካህናቱ ለአሮን ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው አለው። ማንም ሰው ከሕዝቡ ስለ ሞተው፥,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ በሎሙ ለካህናት ለደቂቀ አሮን ወንግሮሙ ከመ ኢይርኰሱ በነፍስ እንተ እምውስተ ሕዝቦሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Speak unto the priests the sons of Aaron, and say unto them, There shall none be defiled for the dead among his people:" +ከሚቀርበው ዘመዱ፥ ከእናቱ፥ ወይም ከአባቱ፥ ወይም ከወንድ ልጁ፥ ወይም ከሴት ልጁ፥ ወይም ከወንድሙ በቀር አይርከስ።,አላ በዘ እምውስተ ቤት ዘቅሩቦሙ እመኒ ዘእምአቡሆሙ አው ዘእምነ እሞሙ አው ዘእምደቂቆሙ አው ዘእምአዋልዲሆሙ አው ዘእምእኁሁ ፤,"But for his kin, that is near unto him, that is, for his mother, and for his father, and for his son, and for his daughter, and for his brother," +ወይም የቀረበችው ያልተጋባች ድንግል እኅቱ በእርስዋ ይርከስ።,አው ዘእምእኅቱ አው በድንግል እንተ ቅርብት ይእቲ ሎቱ እንተ ኢፀንሐተ ብእሲ በእሉ ይረኵሱ ።,"And for his sister a virgin, that is nigh unto him, which hath had no husband; for her may he be defiled." +የሕዝቡ አለቃ ራሱን ያጐሰቍል ዘንድ አይርከስ።,ኢይረኵስ በጊዜሁ በዘ እምውስተ ሕዝቡ ወኢይኩኖ ፅእለተ ።,"But he shall not defile himself, being a chief man among his people, to profane himself." +ራሳቸውን አይላጩ፥ ጢማቸውንም አይላጩ፥ ሥጋቸውንም አይንጩ።,ወኢትትላጸዩ ርእሰክሙ ላዕለ ዘሞተ ወኢትላጽዩ ጽሕመ ገጽክሙ ወኢትብጥኁ ሥጋክሙ ።,"They shall not make baldness upon their head, neither shall they shave off the corner of their beard, nor make any cuttings in their flesh." +ለአምላካቸው ቅዱሳን ይሁኑ፥ የአምላካቸውንም ስም አያጐስቍሉ፤ የእግዚአብሔርን የእሳት ቍርባንና የአምላካቸውን እንጀራ ያቀርባሉና ቅዱሳን ይሁኑ።,ወይኩኑ ቅዱሳነ ለአምላኮሙ ወኢያርኵሱ ስመ አምላኮሙ እስመ እሙንቱ ይቄርቡ መሥዋዕቶ ለእግዚአብሔር ቍርባነ አምላኮሙ ወይኩኑ ቅዱሳነ ።,"They shall be holy unto their God, and not profane the name of their God: for the offerings of the LORD made by fire, and the bread of their God, they do offer: therefore they shall be holy." +ለአምላኩ የተቀደሰ ነውና ጋለሞታን ሴት ወይም የረከሰችውን አያግባ፤ ወይም ከባልዋ የተፈታችውን አያግባ።,ብእሲተ ዘማ ወፅእልተ ኢያውስቡ ወብእሲተኒ እንተ አውፅኣ ምታ እስመ ቅዱስ ውእቱ ለእግዚአብሔር አምላኩ ።,"They shall not take a wife that is a whore, or profane; neither shall they take a woman put away from her husband: for he is holy unto his God." +የአምላክህን እንጀራ ያቀርባልና ስለዚህ ትቀድሰዋለህ፤ እኔም የምቀድሳችሁ እግዚአብሔር ቅዱስ ነኝና እርሱ ቅዱስ ይሁንልህ።,ወትቄድሶ እስመ ቍርባኖ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ውእቱ ይቄርብ ወይኩን ቅዱሰ እስመ ቅዱስ አነ እግዚአብሔር ዘይቄድሶሙ ።,"Thou shalt sanctify him therefore; for he offereth the bread of thy God: he shall be holy unto thee: for I the LORD, which sanctify you, am holy." +የካህንም ልጅ ራስዋን በግልሙትና ብታረክስ አባትዋን ታረክሰዋለች፤ በእሳት ትቃጠል።,ወለተ ብእሲ ካህን ለእመ አፅአለት በዝሙት ስመ አቡሃ ያኅስርዋ ላቲ ወበእሳት ያውዕይዋ ።,"And the daughter of any priest, if she profane herself by playing the whore, she profaneth her father: she shall be burnt with fire." +በራሱም ላይ የቅባት ዘይት የፈሰሰበት፥ የክህነትም ልብስ ይለብስ ዘንድ የተቀደሰ ከወንድሞቹ የበለጠው ካህን ራሱን አይግለጥ ልብሱንም አይቅደድ።,ወካህን ዘየዐቢ እምአኀዊሁ ዘሶጡ ዲበ ርእሱ ቅብአ ዘቡሩክ ወዘፍጹም ውእቱ ዘይለብስ ዘቅድሳት ርእሶ ኢይላጺ ወአልባሲሁኒ ኢይስጥጥ ።,"And he that is the high priest among his brethren, upon whose head the anointing oil was poured, and that is consecrated to put on the garments, shall not uncover his head, nor rend his clothes;" +ወደ በድንም ሁሉ አይግባ፥ በአባቱም ወይም በእናቱ አይርከስ።,ወላዕለ ኵሉ ነፍስ እንተ ሞተት ኢይባእ ወኢላዕለ አቡሁ ወኢላዕለ እሙ ከመ ኢይርኰስ ።,"Neither shall he go in to any dead body, nor defile himself for his father, or for his mother;" +የአምላኩም ቅባት ዘይት ቅዱስነት በላዩ ነውና ከመቅደስ አይውጣ፥ የአምላኩንም መቅደስ አያርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወእምውስተ ቅድሳት ኢይፃእ ወኢያርኵስ ስመ ቅዱሰ ዘአምላኩ እስመ ቅብእ ቅዱስ ዘይቀብኡ ዘአምላኩ ላዕሌሁ ሀለወ እስመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ።,"Neither shall he go out of the sanctuary, nor profane the sanctuary of his God; for the crown of the anointing oil of his God is upon him: I am the LORD." +እርሱም ሚስትን በድንግልናዋ ያግባ።,ወይንሣእ ብእሲተ ድንግለ እምነገዱ ።,And he shall take a wife in her virginity. +ባልዋ የሞተባትን፥ ወይም የተፋታችውን፥ ወይም ጋለሞታይቱን አያግባ፤ ነገር ግን ከሕዝቡ ድንግሊቱን ያግባ።,መበለተ ባሕቱ ወውፃአ ወፅእለት ወዘማ እላንተ ክመ እለ ኢያወስብ አላ ድንግለ እንተ እምነገዱ ይነሥእ ሎቱ ብእሲተ ።,"A widow, or a divorced woman, or profane, or an harlot, these shall he not take: but he shall take a virgin of his own people to wife." +እኔም የምቀድሰው እግዚአብሔር ነኝና በሕዝቡ መካከል ዘሩን አያጐስቍል።,ወኢያረኵስ ውሉዶ በውስተ ሕዝቡ እስመ አነ እግዚአብሔር ዘእቄድሶ ።,Neither shall he profane his seed among his people: for I the LORD do sanctify him. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለአሮን እንዲህ ብለህ ንገረው። ከዘርህ በትውልዳቸው ነውር ያለበት ሰው ሁሉ የአምላኩን እንጀራ ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ።,ንግሮ ለአሮን ወበሎ ብእሲ ዘእምነገድከ በመዋዕሊክሙ እመቦ ዘቦቱ ላዕሌሁ ዘኮነ ወኢኮነ ንጹሐ ኢይባእ ይቀርብ ቍርባኖ ለአምላኩ ።,"Speak unto Aaron, saying, Whosoever he be of thy seed in their generations that hath any blemish, let him not approach to offer the bread of his God." +ዕውር፥ ወይም አንካሳ፥ ወይም አፍንጫ ደፍጣጣ፥ ወይም፤ ትርፍ አካል ያለው፥,ኵሉ ብእሲ ዘኢኮነ ንጹሐ ኢይባእ ብእሱ ዕውር ወኢሐንካስ ወኢዘበሕቁ ኀጺር ወኢምቱረ እዝን ፤,"For whatsoever man he be that hath a blemish, he shall not approach: a blind man, or a lame, or he that hath a flat nose, or any thing superfluous," +ወይም እግረ ሰባራ፥ ወይም እጀ ሰባራ፥,ወኢብእሲ ዘስብረተ ቦ ውስተ እዴሁ አው ዘስቡር እግሩ ፤,"Or a man that is brokenfooted, or brokenhanded," +ወይም ጐባጣ፥ ወይም ድንክ፥ ወይም ዓይነ መጭማጫ፥ ወይም እከካም፥ ወይም ቋቍቻም፥ ወይም ጃንደረባ፥ ነውረኛ ሁሉ አይቅረብ።,ወኢዘስናም ወኢዘነውረ ቦ ወኢዘጸምላጥ አዕይንቲሁ ወኢብእሲ ዕቡቅ ወኢዘጽርንእተ ቦ ላዕሌሁ ወኢዘአሐቲ እስኪቱ ።,"Or crookbackt, or a dwarf, or that hath a blemish in his eye, or be scurvy, or scabbed, or hath his stones broken;" +ከካህኑ ከአሮን ዘር ነውር ያለበት ሰው የእግዚአብሔርን የእሳት ቍርባን ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ፤ ነውረኛ ነው፤ የአምላኩን እንጀራ ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ።,ኵሉ ዘቦ ላዕሌሁ ነውረ ዘኢኮነ ንጹሐ እምዘርአ አሮን ካህን ኢይቅረብ ከመ ያብእ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር እስመ ኢኮነ ንጹሐ ቍርባነ አምላኩ ኢይባእ ይቀርብ ።,No man that hath a blemish of the seed of Aaron the priest shall come nigh to offer the offerings of the LORD made by fire: he hath a blemish; he shall not come nigh to offer the bread of his God. +የቅዱሱንና የቅዱስ ቅዱሳኑን የአምላኩን እንጀራ ይብላ፤,ቍርባነ አምላኩ ዘቅዱሰ ቅዱሳን ወዘቀደሱ ባሕቱ ይብላዕ ።,"He shall eat the bread of his God, both of the most holy, and of the holy." +ነገር ግን ነውረኛ ነውና መቅደሶቼን እንዳያረክስ ወደ መጋረጃው አይግባ፥ ወደ መሠዊያውም አይቅረብ፤ የምቀድሳቸው እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወኀበ መንጦላዕት ኢይባእ ወኀበ ምሥዋዕ ኢይቅረብ እስመ ኢኮነ ንጹሐ ከመ ኢያርኵስ ቅድሳተ አምላኩ እስመ አነ እግዚአብሔር ዘይቄድሶሙ ።,"Only he shall not go in unto the vail, nor come nigh unto the altar, because he hath a blemish; that he profane not my sanctuaries: for I the LORD do sanctify them." +ሙሴም ይህን ለአሮን፥ ለልጆቹም፥ ለእስራኤልም ልጆች ሁሉ ነገረ።,ወነገሮሙ ሙሴ ለአሮን ወለደቂቁ ወለኵሉ ደቂቀ እስራኤል ።,"And Moses told it unto Aaron, and to his sons, and unto all the children of Israel." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤ አዝዞሙ ለአሮን ወለደቂቁ ወበሎሙ ከመዝ ውእቱ ሕጉ ለመሥዋዕት ወከመዝ ውእቱ ሥርዐታ ፤ ለመሥዋዕት ውስተ ምሥዋዕ ተኀድግዎ እስከ ይጸብሕ እንዘ ትነድድ እሳተ ምሥዋዕ ላዕሌሁ ።,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ማናቸውም ሰው ኃጢአትን ቢሠራ፥ እግዚአብሔርንም ቢበድል፥ ያኖረበትን አደራ ወይም ብድር ወስዶ ባልንጀራውን ቢክድ፥ ወይም ቢቀማ፥ ወይም በባልንጀራው ላይ ግፍ ቢያደርግ፥,ወይለብስ ካህን ልብሰ ዐጌ ወቃሰ ዘዐጌ ይለብስ ውስተ ሥጋሁ ወያሴስል ሐመደ ዘበልዐት እሳተ መሥዋዕት እምውስተ ምሥዋዕ ወያነብሮ ቅሩበ ምሥዋዕ ።,"If a soul sin, and commit a trespass against the LORD, and lie unto his neighbour in that which was delivered him to keep, or in fellowship, or in a thing taken away by violence, or hath deceived his neighbour;" +ወይም የጠፋውን ነገር ቢያገኝ፥ ያንንም ሸሽጎ በሐሰት ቢምል፥ ሰው ከሚያደርጋቸው ከእነዚህ ነገሮች ሁሉ በአንዲቱ ቢበድል፥,ወያሴስል ውእተ አልባሲሁ ወይለብስ ካልአ አልባሰ ወይወስድ ሐመደ አፍአ እምትዕይንት ውስተ መካን ንጹሕ ።,"Or have found that which was lost, and lieth concerning it, and sweareth falsely; in any of all these that a man doeth, sinning therein:" +እርሱ ኃጢአትን ሠርቶ በደለኛ ቢሆን፥ በቅሚያ የወሰደውን ወይም በግፍ የተቀበለውን ወይም የተሰጠውን አደራ ወይም ጠፍቶ ያገኘውን፥,ወእሳትሰ ትነድድ ውስተ ምሥዋዕ ወኢትጠፍዕ ወያነድድ ዕፀወ ላዕሌሁ ካህን በበነግህ ወይዌጥሕ ላዕሌሁ ዘመሥዋዕት ወይወዲ ውስቴቱ ሥብሐ ዘመድኀኒት ።,"Then it shall be, because he hath sinned, and is guilty, that he shall restore that which he took violently away, or the thing which he hath deceitfully gotten, or that which was delivered him to keep, or the lost thing which he found," +ወይም በሐሰት የማለበትን ነገር ይመልስ፤ በሙሉ ይመል���፥ ከዚያም በላይ አምስተኛውን ክፍል ጨምሮ የበደሉን መሥዋዕት በሚያቀርብበት ቀን ለባለ ገንዘቡ ይስጠው።,ወእሳትሰ በኵሉ ጊዜ ትነድድ ውስተ ምሥዋዕ ወኢይጠፍእ ።,"Or all that about which he hath sworn falsely; he shall even restore it in the principal, and shall add the fifth part more thereto, and give it unto him to whom it appertaineth, in the day of his trespass offering." +ስለ በደል መሥዋዕትም ለእግዚአብሔር ከመንጋው ነውር የሌለበትን አውራ በግ እንደ ግምጋሜህ መጠን ስለ በደል መሥዋዕት ወደ ካህኑ ያምጣ።,ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለመሥዋዕት ዘያበውኡ ደቂቀ አሮን ውስተ ምሥዋዕ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And he shall bring his trespass offering unto the LORD, a ram without blemish out of the flock, with thy estimation, for a trespass offering, unto the priest:" +ካህኑም በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል፥ ስለዚያም ስላደረገው በደል ሁሉ ይቅር ይባላል።,ወይነሥእ እምኔሁ በሕፍኑ እምውስተ ስንዳሌ ዘመሥዋዕት ምስለ ቅብኡ ወምስለ ኵሉ ስኂኑ ዘሀሎ ውስተ መሥዋዕቱ ወይወድዮ ውስተ ምሥዋዕ እስመ ቍርባነ ዝክሩ ውእቱ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,And the priest shall make an atonement for him before the LORD: and it shall be forgiven him for any thing of all that he hath done in trespassing therein. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው።,ወዘተርፈ እምኔሁ ይበልዑ አሮን ወደቂቁ ወናእተ ይበልዕዎ ውስተ መካን ቅዱስ ውስተ ዐጸደ ደብተራ ዘመርጡል ይበልዕዎ ።,"And the LORD spake unto Moses, saying," +አሮንንና ልጆቹን እንዲህ ብለህ እዘዛቸው። የሚቃጠለው የመሥዋዕቱ ሕግ ይህ ነው፤ የሚቃጠለው መሥዋዕት በመሠዊያው ላይ ባለው እንጨት ላይ ሌሊቱን ሁሉ እስኪጸባ ድረስ ይሆናል፤ እሳቱም በመሠዊያው ላይ ዘወትር ይነድዳል።,ወኢያብሕእዎ ለአብስሎ ፤,"Command Aaron and his sons, saying, This is the law of the burnt offering: It is the burnt offering, because of the burning upon the altar all night unto the morning, and the fire of the altar shall be burning in it." +ካህኑም የበፍታ ቀሚስና የበፍታ ሱሪ በሥጋው ላይ ይለብሳል፤ በመሠዊያውም ላይ የሚቃጠለውን መሥዋዕት እሳቱ ከበላው በኋላ አመዱን አንሥቶ በመሠዊያው አጠገብ ያፈስሰዋል።,ክፍሎሙ ውእቱ ዝንቱ ዘወሀብክዎሙ እምውስተ መሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር ቅዱስ ለቅዱሳን ውእቱ ወበከመ ዘበእንተ ኀጢአት ወበከመ ዘበእንተ ንስሓ ።,"And the priest shall put on his linen garment, and his linen breeches shall he put upon his flesh, and take up the ashes which the fire hath consumed with the burnt offering on the altar, and he shall put them beside the altar." +ልብሱንም ያወልቃል፥ ሌላም ልብስ ይለብሳል፤ አመዱንም ተሸክሞ ከሰፈሩ ንጹሕ ስፍራ ወደ ሆነ ወደ ውጭ ያወጣዋል።,ኵሉ ተባዕት እምውስተ ካህናት ይበልዖ ፤ ሕጉ ውእቱ ዝንቱ ዘለዓለም በመዋዕሊክሙ እምውስተ መሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር ኵሉ ዘገሰሰ ይትቄደስ ።,"And he shall put off his garments, and put on other garments, and carry forth the ashes without the camp unto a clean place." +እሳቱም በመሠዊያው ላይ ዘወትር ይነድዳል፥ አይጠፋም፤ ካህኑም ማለዳ ማለዳ እንጨት ያቃጥልበታል፤ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት በዚያ ላይ ይረበርባል፤ በዚያም የደኅንነትን መሥዋዕት ስብ ያቃጥላል።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the fire upon the altar shall be burning in it; it shall not be put out: and the priest shall burn wood on it every morning, and lay the burnt offering in order upon it; and he shall burn thereon the fat of the peace offerings." +ዘወትር በመሠዊያው ላይ እሳት ይነድዳል፤ አይጠፋም።,ዝንቱ ውእቱ ዘጸገውክዎ ለአሮን ወለደቂቁ እምነ ዘያመጽኡ ለእግዚአብሔር እምአመ ዕለተ ተቀብአ ዓሥርተ እድ ዘመስፈርተ ኢፍ ስንዳሌ ወመሥዋዕትሰ ዘበኵሉ ጊዜ መንፈቃ ለነግህ ወመንፈቃ ለፍና ሰርክ ።,The fire shall ever be burning upon the altar; it shall never go out. +የእህሉም ቍርባን ሕግ ይህ ነው፤ የአሮን ልጆች በእግዚአብሔር ፊት በመሠዊያው ፊት ያቀርቡታል።,ምስለ ቅብእ በቴገን ይገብርዎ ወለዊሶሙ ያመጽእዎ እስመ መሥዋዕተ ፍቱት ውእቱ ወቍርባን ዘመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And this is the law of the meat offering: the sons of Aaron shall offer it before the LORD, before the altar." +ካህኑም ከእህሉ ቍርባን መልካሙን ዱቄት ከዘይት ጋር እፍኝ ሙሉ፥ ደግሞም በእህሉ ቍርባን ላይ ያለውን ዕጣን ሁሉ ያነሣል፥ ለእግዚአብሔርም ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ለመታሰቢያ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል።,ካህን ዘቅቡእ ህየንቴሁ እምውስተ ደቂቁ ይገብሮ ፤ ሕጉ ውእቱ ዘለዓለም ወበኵሉ ጊዜ ዘይትገበር ።,"And he shall take of it his handful, of the flour of the meat offering, and of the oil thereof, and all the frankincense which is upon the meat offering, and shall burn it upon the altar for a sweet savour, even the memorial of it, unto the LORD." +ከእርሱም የተረፈውን አሮንና ልጆቹ ይበሉታል፤ ቂጣ ሆኖ በተቀደሰ ስፍራ ይበላል፤ በመገናኛው ድንኳን ዙሪያ ባለው አደባባይ ይበሉታል።,ወኵሉ መሥዋዕት ዘካህን ይነድድ ኵሉ ወአልቦ ዘይትበላዕ እምኔሁ ።,And the remainder thereof shall Aaron and his sons eat: with unleavened bread shall it be eaten in the holy place; in the court of the tabernacle of the congregation they shall eat it. +በእርሾ ቦክቶ አይጋገርም። እርሱን ከእሳቱ ቍርባኔ ለእነርሱ እድል ፈንታ እንዲሆን ሰጠሁ፤ እርሱም እንደ ኃጢአትና እንደ በደል መሥዋዕት ቅዱስ ቅዱሳን ነው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"It shall not be baken with leaven. I have given it unto them for their portion of my offerings made by fire; it is most holy, as is the sin offering, and as the trespass offering." +ለእግዚአብሔር ከቀረበ ከእሳት ቍርባን ለዘላለም ለልጅ ልጃችሁ እድል ፈንታቸው እንዲሆን ከአሮን ልጆች ወንዶቹ ሁሉ ይበሉታል። የሚነካቸው ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።,ንግሮሙ ለአሮን ወለሰብኡ ወበሎሙ ከመዝ ውእቱ ሕጋ ለኀጢአት ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ዘመሥዋዕት በህየ ይጠብሑ ዘበእንተ ኀጢአትኒ በቅድመ እግዚአብሔር ቅዱስ ለቅዱሳን ውእቱ ።,All the males among the children of Aaron shall eat of it. It shall be a statute for ever in your generations concerning the offerings of the LORD made by fire: every one that toucheth them shall be holy. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው።,ካህን ዘገብሮ ውእቱ ይበልዖ ወበመካን ቅዱስ ይበልዕዎ በውስተ ዐጸደ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And the LORD spake unto Moses, saying," +በተቀቡበት ቀን የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል መልካሙን ዱቄት እኵሌታውን በጥዋት፥ እኵሌታውንም በማታ ለዘወትር የእህል ቍርባን አድርገው ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡት የአሮንና የልጆቹ ቍርባን ይህ ነው።,ኵሉ ዘገሰሶ ለውእቱ ሥጋ ይትቄደስ ወእመቦ ኀበ ተነዝኀ እምነ ደሙ እመኒ ውስተ ልብስ ኀበ ተነዝኅ ዘውስቴቱ ተነዝኀ የኀፅብዎ በመካን ቅዱስ ።,"This is the offering of Aaron and of his sons, which they shall offer unto the LORD in the day when he is anointed; the tenth part of an ephah of fine flour for a meat offering perpetual, half of it in the morning, and half thereof at night." +ከዘይት ጋር በምጣድ ላይ ይደረጋል፤ ሲለወስ ታገባዋለህ፤ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የእህሉን ቍርባን ቈራርሰህ ታቀርበዋለህ።,ወልሕኵቱኒ ዘቦቱ አብሰልዎ ይሰብሩ ወእመሰ በንዋየ ብርት አብሰልዎ ያሐብርዎ ወየኀፅብዎ በማይ ።,"In a pan it shall be made with oil; and when it is baken, thou shalt bring it in: and the baken pieces of the meat offering shalt thou offer for a sweet savour unto the LORD." +ከልጆቹም በአባቱ ፋንታ የተቀባው ካህን ያቀርበዋል። ለዘላለም ሥርዓት እንዲሆን ፈጽሞ ለእግዚአብሔር ይቃጠላል።,ኵሉ ተባዕት እምውስተ ካህናት ይበልዖ ቅዱስ ለቅዱሳን ውእቱ ዘእግዚአብሔር ።,And the priest of his sons that is anointed in his stead shall offer it: it is a statute for ever unto the LORD; it shall be wholly burnt. +ካህኑም የሚያቀርበው የእህል ቍርባን ሁሉ ፈጽሞ ይቃጠላል፤ ከእርሱም አንዳች አይበላም።,ወኵሉ ዘበእንተ ኀጢአት ዘያበውኡ እምውስተ ደሙ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ያስተስርዩ ቦቱ ውስተ ቅድሳት ኢይትበላዕ ፤ በእሳት ያነድድዎ ።,For every meat offering for the priest shall be wholly burnt: it shall not be eaten. +የበደል መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው፤ ቅዱስ ቅዱሳን ነው።,ወከመዝ ውእቱ ሕጉ ለንስሓ ቅዱስ ውእቱ ለቅዱሳን ።,Likewise this is the law of the trespass offering: it is most holy. +የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያርዱበት ስፍራ የበደሉን መሥዋዕት ያርዱታል፤ ደሙንም በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ይረጨዋል።,ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ዘመሥዋዕት በህየ ይጠብሕዎ ለውእቱ በግዕ ዘንስሓ ወይክዕዉ ደሞ ውስተ ምንባረ ምሥዋዕ ውስተ ዐውዱ ።,In the place where they kill the burnt offering shall they kill the trespass offering: and the blood thereof shall he sprinkle round about upon the altar. +ስቡንም ሁሉ፥ ላቱንም፥ የሆድ ዕቃውንም የሚሸፍነውን ስብ ያቀርበዋል።,ወኵሎ ሥብሖ ያወጽእ እምኔሁ ወሐቌሁኒ ወሥብሖ ዘይከድን ንዋየ ውስጡ ወሥብሖ ዘውስተ አማዑቱ ፤,"And he shall offer of it all the fat thereof; the rump, and the fat that covereth the inwards," +ሁለቱንም ኵላሊቶች፥ በእነርሱም ላይና በጎድኑ አጠገብ ያለውን ስብ፥ በጕበቱም ላይ ያለውን መረብ ከኵላሊቶቹ ጋር ይወስዳል።,ወክልኤሆን ኵለያቲሁ ወሥብሐ ዘላዕሌሆን ዘውስተ ፀራዒቲሁ ወከብዶ እንተ ትንእስ ምስለ ኵለያቲሁ ይመትሮ ።,"And the two kidneys, and the fat that is on them, which is by the flanks, and the caul that is above the liver, with the kidneys, it shall he take away:" +ካህኑም ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ እርሱ የበደል መሥዋዕት ነው።,ወይወድዮ ካህን ውስተ ምሥዋዕ ፤ ቍርባን ውእቱ ዘመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ዘበእንተ ንስሓ ውእቱ ።,And the priest shall burn them upon the altar for an offering made by fire unto the LORD: it is a trespass offering. +ከካህናት ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ይበላዋል፤ በተቀደሰ ስፍራ ይበሉታል፤ ቅዱስ ቅዱሳን ነው።,ኵሉ ተባዕት እምውስተ ካህናት ይበልዖ በመካን ቅዱስ ይበልዕዎ ፤,Every male among the priests shall eat thereof: it shall be eaten in the holy place: it is most holy. +የኃጢአት መሥዋዕት እንደ ሆነ እንዲሁ የበደል መሥዋዕት ነው፤ ለሁለቱ አንድ ሕግ ነው፤ በእርሱ የሚያስተሰርይ ካህን ይወስደዋል።,ቅዱስ ውእቱ ለቅዱሳን ።,"As the sin offering is, so is the trespass offering: there is one law for them: the priest that maketh atonement therewith shall have it." +የማናቸውንም ሰው የሚቃጠል መሥዋዕት የሚያቀርብ ካህን ያቀረበው የሚቃጠለው መሥዋዕት ቁርበት ለዚያው ካህን ይሆናል።,በከመ ዘበእንተ ኀጢአት ከማሁ ዘበእንተ ንስሓ ፤ አሐዱ ሕጎሙ ለካህን ዘያስተሰሪ በእንቲአሆሙ ሎቱ ውእቱ ።,"And the priest that offereth any man's burnt offering, even the priest shall have to himself the skin of the burnt offering which he hath offered." +በእቶን የተጋገረው የእህል ቍርባን ሁሉ፥ በመቀቀያም ወይም በምጣድ የበሰለው ሁሉ ለሚያቀርበው ካህን ይሆናል።,ወካህን ዘያበውእ መሥዋዕተ ሰብእ ማእሰ መሥዋዕቱ ዘውእቱ ሦዐ ሎቱ ውእቱ ።,"And all the meat offering that is baken in the oven, and all that is dressed in the fryingpan, and in the pan, shall be the priest's that offereth it." +በዘይትም የተለወሰው ወይም የደረቀው የእህል ቍርባን ሁሉ ለአሮን ልጆች ሁሉ ይሆናል፤ ለሁሉም ይሆናል።,ወኵሉ መሥዋዕት ዘግቡር ለኵሉ ደቂቀ አሮን ውእቱ ዕሩይ ለለ አሐዱ ።,"And every meat offering, mingled with oil, and dry, shall all the sons of Aaron have, one as much as another." +ሰው ለእግዚአብሔር የሚያቀርበው የደኅንነት መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው።,ከመዝ ውእቱ ሕገ መሥዋዕተ መድኀኒት ዘያመጽኡ ለእግዚአብሔር ።,"And this is the law of the sacrifice of peace offerings, which he shall offer unto the LORD." +ለምስጋና ቢያቀርበው፥ ከምስጋናው መሥዋዕት ጋር በዘይት የተለወሰ የቂጣ እንጎቻ፥ በዘይትም የተቀባ ስስ ቂጣ፥ በዘይትም የተለወሰ መልካም ዱቄት ያቀርባል።,ወለእመ በእንተ አኰቴት አምጽኦ ያመጽእ ውስተ መሥዋዕተ አኰቴት ኅብስተ ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ወጸራይቀ ናእተ ዘቅቡእ በቅብእ ወስንዳሌ ዘልውስ በቅብእ ።,"If he offer it for a thanksgiving, then he shall offer with the sacrifice of thanksgiving unleavened cakes mingled with oil, and unleavened wafers anointed with oil, and cakes mingled with oil, of fine flour, fried." +ለምስጋና የሚሆነውን የደኅንነት መሥዋዕት ባቀረበ ጊዜ እርሾ ያለበትን ኅብስት ያቀርባል።,ምስለ ኅብስት ዘብሑእ ያመጽእ ቍርባኖ ለመሥዋዕተ አኰቴት ዘመድኀኒቱ ።,"Besides the cakes, he shall offer for his offering leavened bread with the sacrifice of thanksgiving of his peace offerings." +ከቍርባኑም ሁሉ ለእግዚአብሔር የማንሣት ቍርባን እንዲሆን ከእነርሱ አንዱን ያነሣል። እርሱም የደኅንነትን መሥዋዕት ደም ለሚረጨው ካህን ይሆናል።,ይወስድ እምኔሁ አሐደ እምኵሉ ቍርባኑ ሀብተ እግዚአብሔር ለካህን ለዘይክዕዎ ለውእቱ ደመ መድኀኒት ሎቱ ውእቱ ።,"And of it he shall offer one out of the whole oblation for an heave offering unto the LORD, and it shall be the priest's that sprinkleth the blood of the peace offerings." +ለምስጋና የሚሆነው የደኅንነት መሥዋዕት ሥጋ በሚቀርብበት ቀን ይበሉታል፤ ከእርሱ እስከ ነገ ምንም አያድርም።,ወሥጋኒ ዘመሥዋዕተ መድኀኒት ሎቱ ውእቱ ወበዕለት ያመጽእዎ ይበልዕዎ ወአልቦ ዘያተርፉ እምኔሁ ለነግህ ።,And the flesh of the sacrifice of his peace offerings for thanksgiving shall be eaten the same day that it is offered; he shall not leave any of it until the morning. +የቍርባኑም መሥዋዕት የስእለት ወይም የፈቃድ ቢሆን፥ መሥዋዕቱ በሚቀርብበት ቀን ይብሉት፤ ከእርሱም የቀረውን በነጋው ይብሉት፤,ወለእመሰ ዘብፅአት አው ዘበፈቃዱ ያበውእ ቍርባኖ በዕለተ አምጽአ መሥዋዕቶ ይበልዕዎ ወበሳኒታ ።,"But if the sacrifice of his offering be a vow, or a voluntary offering, it shall be eaten the same day that he offereth his sacrifice: and on the morrow also the remainder of it shall be eaten:" +ከመሥዋዕቱም ሥጋ እስከ ሦስተኛው ቀን የሚቆየው በእሳት ይቃጠላል።,ወእመቦ ዘተርፈ እምውስተ ሥጋ መሥዋዕቱ እስከ ሣልስት ዕለት በእሳት ያውዕይዎ ።,But the remainder of the flesh of the sacrifice on the third day shall be burnt with fire. +በሦስተኛው ቀን ከደኅንነት መሥዋዕት ሥጋ ቢበላ፥ አይሠምርም፤ ላቀረበው ሰው የተጠላ ይሆንበታል እንጂ ቍርባን ሆኖ አይቈጠርለትም፤ ከእርሱም ቢበላ ኃጢአቱን ይሸከማል።,ወእመሰ በልዑ እምውስተ ውእቱ ሥጋ በሣልስት ዕለት ኢይትወከፎ ለዘ አብአ ወኢይትኈለቆ እስመ ርኵስ ወነፍስ እንተ በልዐት እምኔሁ ይእቲ ትነሥእ ኀጢአቶ ።,"And if any of the flesh of the sacrifice of his peace offerings be eaten at all on the third day, it shall not be accepted, neither shall it be imputed unto him that offereth it: it shall be an abomination, and the soul that eateth of it shall bear his iniquity." +ርኩስ ነገር የሚነካውን ሥጋ አይብሉት፤ በእሳት ይቃጠል። ንጹሕ የሆነ ሰው ሁሉ ግን ከሥጋው ይብላ።,ወሥጋኒ እምከመ ለከፈ እምኵሉ ርኩስ ኢይብልዕዎ በእሳት ያውዕይዎ ኵሉ ንጹሕ ይብላዕ እምውስተ ውእቱ ሥጋ ።,"And the flesh that toucheth any unclean thing shall not be eaten; it shall be burnt with fire: and as for the flesh, all that be clean shall eat thereof." +ሰውም የረከሰ ቢሆን፥ ለእግዚአብሔርም ከሆነው ከደኅንነት መሥዋዕት ሥጋ ቢበላ፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።,ወነፍስ እንተ በልዐት እምውስተ ውእቱ ሥጋ ዘመሥዋዕተ መድኀኒት ዘእግዚአብሔር እንዘ ርኵሱ ላዕሌሁ ለትደምሰስ ይእቲ ነፍስ እምውስተ ሕዝባ ።,"But the soul that eateth of the flesh of the sacrifice of peace offerings, that pertain unto the LORD, having his uncleanness upon him, even that soul shall be cut off from his people." +ማናቸውንም ርኵስ ነገር ቢነካ፥ የሰውን ወይም የረከሰን እንስሳ ወይም ሌላውን የተጠላ ርኩስን ቢነካ፥ ለእግዚአብሔርም ከሆነው ከደኅንነት መሥዋዕት ሥጋ ቢበላ፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።,ወነፍስኒ እንተ ገሰሰት እምኵሉ ርኩስ አው እምርኵሰ ሰብ��� አው ዘእንስሳ ዘኢኮነ ንጹሐ አው አምኵሉ ርኩስ ዘኢኮነ ንጹሐ ወበልዐ እምውስተ ሥጋ ዘመሥዋዕተ መድኀኒት ዘእግዚአብሔር ለትደምሰስ ይእቲ ነፍስ እምውስተ ሕዝባ ።,"Moreover the soul that shall touch any unclean thing, as the uncleanness of man, or any unclean beast, or any abominable unclean thing, and eat of the flesh of the sacrifice of peace offerings, which pertain unto the LORD, even that soul shall be cut off from his people." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገራቸው። የበሬ ወይም የበግ ወይም የፍየል ስብ ከቶ አትብሉ።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ኵሎ ሥብሐ ላህም ወዘበግዕ ወዘጠሊ ኢትብልዑ ።,"Speak unto the children of Israel, saying, Ye shall eat no manner of fat, of ox, or of sheep, or of goat." +የሞተውን ስብ፥ አውሬ የሰበረውንም ስብ ለሌላ ተግባር አድርጉት፤ ነገር ግን ከእርሱ ምንም አትብሉ፤,ወኵሉ ሥብሐ ምውት ወዘብላዐ አርዌ ለኵሉ ግብር ይኩንክሙ ወለበሊዕ ባሕቱ ኢይብልዕዎ ።,"And the fat of the beast that dieth of itself, and the fat of that which is torn with beasts, may be used in any other use: but ye shall in no wise eat of it." +ለእግዚአብሔር በእሳት ከሚቀርበው ከእንስሳ ስብ የሚበላ ሁሉ፥ ያ የበላ ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋልና።,ኵሉ ዘበልዐ ሥብሐ እምውስተ ዘያመጽኡ ለእግዚአብሔር መሥዋዕተ እምውስተ መራዕይ ለትደምሰስ ይእቲ ነፍስ እምውስተ ሕዝባ ።,"For whosoever eateth the fat of the beast, of which men offer an offering made by fire unto the LORD, even the soul that eateth it shall be cut off from his people." +በማደሪያዎቻችሁም ሁሉ የወፍ ወይም የእንስሳ ደም ቢሆን አትብሉ።,ኵሎ ደመ ኢትብልዑ በኵልሄ በኀበ ሀለውክሙ ኢዘእንስሳ ወኢዘአዕዋፍ ።,"Moreover ye shall eat no manner of blood, whether it be of fowl or of beast, in any of your dwellings." +ደም የሚበላ ሰው ሁሉ ያ ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ።,ኵሉ ነፍስ እንተ በልዐት ደመ ለትደምሰስ ይእቲ ነፍስ እምውስተ ሕዝባ ።,"Whatsoever soul it be that eateth any manner of blood, even that soul shall be cut off from his people." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገራቸው። ለእግዚአብሔር የደኅንነት መሥዋዕት የሚያቀርብ ሰው ቍርባኑን ለእግዚአብሔር ከደኅንነቱ መሥዋዕት ያመጣል።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ዘያመጽእ መሥዋዕተ መድኀኒት ለእግዚአብሔር ያመጽእ ቍርባኖ ለእግዚአብሔር ውስተ መሥዋዕተ መድኀኒቱ ።,"Speak unto the children of Israel, saying, He that offereth the sacrifice of his peace offerings unto the LORD shall bring his oblation unto the LORD of the sacrifice of his peace offerings." +የእርሱ እጆች ለእግዚአብሔር የእሳቱን ቍርባን ያመጣሉ፤ ፍርምባው በእግዚአብሔር ፊት ለመወዝወዝ ቍርባን ይወዘውዝ ዘንድ ስቡንና ፍርምባውን ያመጣል።,እደዊሁ ያመጽእ መሥዋዕቶ ለእግዚአብሔር ፤ ሥብሐ ተላዕ ወከብዶ እንተ ትንእስ ያመጽእ ከመ ይሢም ቍርባኖ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"His own hands shall bring the offerings of the LORD made by fire, the fat with the breast, it shall he bring, that the breast may be waved for a wave offering before the LORD." +ካህኑም ስቡን በመሠዊያው ላይ ያቃጥላል፤ ፍርምባውም ለአሮንና ለልጆቹ ይሁን።,ወይወድዮ ካህን ለሥብሐ ተላዕ ውስተ ምሥዋዕ ወተላዑሰ ይኩን ለአሮን ወለደቂቁ ።,And the priest shall burn the fat upon the altar: but the breast shall be Aaron's and his sons'. +ከደኅንነት መሥዋዕታችሁ ቀኝ ወርቹን ለማንሣት ቍርባን እንዲሆን ለካህኑ ትሰጡታላችሁ።,ወአገደሁ ዘየማን ይሁብ ሀብተ ለካህን እምውስተ መሥዋዕተ መድኀኒትክሙ ።,And the right shoulder shall ye give unto the priest for an heave offering of the sacrifices of your peace offerings. +ከአሮንም ልጆች የደኅንነትን መሥዋዕት ደሙንና ስቡን ለሚያቀርብ ለእርሱ ቀኝ ወርቹ እድል ፈንታው ይሆናል።,ዘያመጽእ ደመ መድኀኒቱ ወሥብሖኒ ዘእምውስተ ደቂቀ አሮን ሎቱ ውእቱ አገዳ ዘየማን ክፍሉ ።,"He among the sons of Aaron, that offereth the blood of the peace offerings, and the fat, shall have the right shoulder for his part." +የሚወዘወዘውን ፍርምባና የሚነሣውን ወርች ከእስራኤል ልጆች ከደኅንነት መሥዋዕታቸው ወስጄአለሁ፥ ለካህኑ ለአሮንና ለልጆቹም ለዘላለም እድል ፈንታ እንዲሆን ከእስራኤል ልጆች ዘንድ ሰጥቼአቸዋለሁ።,እስመ ተላዕ ዘሀብት ወአገዳ ዘየማን ነሣእኩ እምደቂቀ እስራኤል እምውስተ መሥዋዕተ መድኀኒትክሙ ወወሀብኩ ለአሮን ካህን ወለደቂቁ ይኩኖሙ ሕገ ዘለዓለም እምነ ደቂቀ እስራኤል ።,"For the wave breast and the heave shoulder have I taken of the children of Israel from off the sacrifices of their peace offerings, and have given them unto Aaron the priest and unto his sons by a statute for ever from among the children of Israel." +እግዚአብሔርን በክህነት ያገለግሉት ዘንድ ባቀረባቸው ቀን ለእግዚአብሔር ከሆነ ከእሳት ቍርባን የአሮንና የልጆቹ እድል ፈንታ ይህ ነው።,ዝንቱ ክፍሉ ለአሮን ወለደቂቁ እምነ መሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር እምአመ ይመጽኡ ይኩኑ ካህነ ለእግዚአብሔር ፤,"This is the portion of the anointing of Aaron, and of the anointing of his sons, out of the offerings of the LORD made by fire, in the day when he presented them to minister unto the LORD in the priest's office;" +ለልጅ ልጃቸው ለዘላለም እድል ፈንታቸው እንዲሆን በቀባቸው ቀን የእስራኤል ልጆች ይሰጡአቸው ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘው ይህ ነው።,በከመ አዘዞ እግዚአብሔር የሀብዎሙ እምአመ ቀብእዎሙ እምውስተ ደቂቀ እስራኤል ወይኩኖሙ ሕገ ዘለዓለም በመዋዕሎሙ ።,"Which the LORD commanded to be given them of the children of Israel, in the day that he anointed them, by a statute for ever throughout their generations." +የሚቃጠል መሥዋዕትና የእህል ቍርባን፥ የኃጢአትና የበደል መሥዋዕት፥ የቅድስናና የደኅንነት መሥዋዕት ሕግ ይህ ነው።,ዝንቱ ውእቱ ሕጉ ለቍርባን ወለመሥዋዕት ለዘበእንተ ኀጢአትኒ ወለዘበእንተ ንስሓኒ ወለፍጻሜሁኒ ወለመሥዋዕተ መድኀኒትኒ ፤,"This is the law of the burnt offering, of the meat offering, and of the sin offering, and of the trespass offering, and of the consecrations, and of the sacrifice of the peace offerings;" +እግዚአብሔር በሲና ምድረ በዳ ቍርባናቸውን ለእግዚአብሔር ያቀርቡ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ባዘዘ ጊዜ በሲና ተራራ ለሙሴ ያዘዘው ይህ ነው።,በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ በደብረ ሲና በዕለተ አዘዞሙ እግዚአብሔር ለደቂቀ እስራኤል ያብኡ ቍርባኖሙ ቅድመ እግዚአብሔር በገዳም ዘሲና ።,"Which the LORD commanded Moses in mount Sinai, in the day that he commanded the children of Israel to offer their oblations unto the LORD, in the wilderness of Sinai." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ደግሞ የእስራኤልን ልጆች እንዲህ በላቸው። ከእስራኤል ልጆች ወይም በእስራኤል ዘንድ ከሚቀመጡ እንግዶች ማናቸውም ሰው ዘሩን ለሞሎክ ቢሰጥ ፈጽሞ ይገደል፤ የአገሩ ሕዝብ በድንጋይ ይውገረው።,በሎሙ ለደቂቀ እስራኤል እመቦ እምደቂቀ እስራኤል አው እምግዩራን እለ ገብኡ ውስተ እስራኤል ዘአስተፅመደ ውሉዶ ለመልአክ ሞተ ለይሙት ፤ ሕዝብ እለ ውስተ ምድር ለይወግርዎ በእበን ።,"Again, thou shalt say to the children of Israel, Whosoever he be of the children of Israel, or of the strangers that sojourn in Israel, that giveth any of his seed unto Molech; he shall surely be put to death: the people of the land shall stone him with stones." +መቅደሴን ያረክስ ዘንድ፥ የተቀደሰውንም ስሜን ያጐሰቍል ዘንድ ዘሩን ለሞሎክ ሰጥቶአልና እኔ በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አከብዳለሁ፥ ከሕዝቡም መካከል ለይቼ አጠፋዋለሁ።,ወአነኒ ኣቀውም ገጽየ ላዕለ ውእቱ ብእሲ ወእደመስሶ እምውስተ ሕዝቡ እስመ ወሀቦ ውሉዶ ይፀመድ መልአከ ከመ ያርኵስ ቅድሳትየ ወከመ ያርኵስ ስመ ቅዱሳንየ ።,"And I will set my face against that man, and will cut him off from among his people; because he hath given of his seed unto Molech, to defile my sanctuary, and to profane my holy name." +ዘሩንም ለሞሎክ ሲሰጥ፥ የአገሩ ሕዝብ ያን ቸል ቢለው ባይገድሉትም፥,ወእመሰ ተዐወርዎ ሰብአ ይእቲ ምድር ለውእቱ ብእሲ ወሰወሩ አዕይንቲሆሙ እምኔሁ እንዘ ያስተፀምድ ውሉዶ ለመልአክ ወኢቀተልዎ ፤,"And if the people of the land do any ways hide their eyes from the man, when he giveth of his seed unto Molech, and kill him not:" +እኔ በዚያ ሰውና በቤተ ሰቡ ላይ ፊቴን አከብዳለሁ፤ እርሱንም፥ ከሞሎክም ጋር ያመነዝሩ ዘንድ የሚከተሉትን ሁሉ ከሕዝባቸው መካከል ለይቼ አጠፋለሁ።,ወኣቀውም ገጽየ ላዕለ ውእቱ ብእሲ ወላዕለ አዝማዲሁ ወእደመስሰ ሎቱ ወለኵሉ እለ ኀብሩ ምስሌሁ ከመ ይዘምዉ በመላእክት እምነ ሕዝቦሙ ።,"Then I will set my face against that man, and against his family, and will cut him off, and all that go a whoring after him, to commit whoredom with Molech, from among their people." +መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም በሚከተል፥ በሥራቸውም በሚያመነዝር፥ በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አከብዳለሁ፥ ከሕዝቡም መካከል ለይቼ አጠፋዋለሁ።,ወእመቦ ነፍስ እንተ ተለወት ሰብአ ሐርስ ወሰብአ ሥራያት ከመ ትዘምው ድኅሬሆሙ ኣቀውም ገጽየ ላዕለ ይእቲ ነፍስ ወእደመስሶ እምነ ሕዝቡ ።,"And the soul that turneth after such as have familiar spirits, and after wizards, to go a whoring after them, I will even set my face against that soul, and will cut him off from among his people." +እንግዲህ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ሰውነታችሁን ቀድሱ፥ ቅዱሳንም ሁኑ።,ወኩኑ ቅዱሳነ እስመ አነ እግዚአብሔር ቅዱስ አምላክክሙ ።,"Sanctify yourselves therefore, and be ye holy: for I am the LORD your God." +ሥርዓቴን ጠብቁ፥ አድርጉትም፤ እኔ የምቀድሳችሁ እግዚአብሔር ነኝ።,ወዕቀቡ ትእዛዝየ ወግበርዎ እስመ አነ እግዚእ እግዚአብሔር ዘይቄድሰክሙ ።,"And ye shall keep my statutes, and do them: I am the LORD which sanctify you." +ማናቸውም ሰው አባቱን ወይም እናቱን ቢሰድብ ፈጽሞ ይገደል፥ አባቱንና እናቱን ሰድቦአልና፤ ደሙ በራሱ ላይ ነው።,ወእመቦ ብእሲ ዘነበበ ሕሡመ ላዕለ አቡሁ አው ላዕለ እሙ ሞተ ለይሙት ዘነበበ ሕሡመ ላዕለ አቡሁ አው ላዕለ እሙ ጊጉይ ውእቱ ።,For every one that curseth his father or his mother shall be surely put to death: he hath cursed his father or his mother; his blood shall be upon him. +ማናቸውም ሰው ከሌላ ሰው ሚስት ወይም ከባልንጀራው ሚስት ጋር ቢያመነዝር አመንዝራውና አመንዝራይቱ ፈጽመው ይገደሉ።,ወለእመቦ ብእሲ ብእሲ ዘዘመወ በብእሲተ ብእሲ አው ለእመቦ ዘዘመወ በብእሲተ ካልኡ ሞተ ለይሙት ዘዘመወኒ ወእንተ ዘመወትኒ ።,"And the man that committeth adultery with another man's wife, even he that committeth adultery with his neighbour's wife, the adulterer and the adulteress shall surely be put to death." +ማናቸውም ሰው ከአባቱ ሚስት ጋር ቢተኛ የአባቱን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው።,ወለእመቦ ዘሰከበ ምስለ ብእሲተ አቡሁ ኀፍረተ አቡሁ ከሠተ ሞተ ለይሙቱ ክልኤሆሙ ጊጉያን እሙንቱ ።,And the man that lieth with his father's wife hath uncovered his father's nakedness: both of them shall surely be put to death; their blood shall be upon them. +ማናቸውም ሰው ከምራቱ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ፈጽመው ይገደሉ፤ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ደማቸውም በላያቸው ነው።,ወለእመቦ ዘሰክበ ምስለ ብእሲተ ወልዱ ሞተ ለይሙቱ ክልኤሆሙ እስመ ኀጢአተ ገብሩ ወጊጉያን እሙንቱ ።,"And if a man lie with his daughter in law, both of them shall surely be put to death: they have wrought confusion; their blood shall be upon them." +ማናቸውም ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከወንድ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው።,ወለእመቦ ዘሰከበ ምስለ ተባዕት ከመ ምስለ አንስት ርኩሰ ገብሩ ክልኤሆሙ ፤ ሞ�� ለይሙቱ ጊጉያን እሙንቱ ።,"If a man also lie with mankind, as he lieth with a woman, both of them have committed an abomination: they shall surely be put to death; their blood shall be upon them." +ማናቸውም ሰው እናቲቱንና ልጂቱን ቢያገባ ርኵሰት ነው፤ በመካከላችሁ ኃጢአት እንዳይሆን እርሱና እነርሱ በእሳት ይቃጠሉ።,ዘነሥአ ብእሲተ ምስለ እማ ኀጢአት ውእቱ ወበእሳት ለያውዕይዎሙ ኪያሁኒ ወኪያሆን ወኢትመጽእ ላዕሌክሙ ኀጢአት ።,"And if a man take a wife and her mother, it is wickedness: they shall be burnt with fire, both he and they; that there be no wickedness among you." +ማናቸውም ሰው ከእንስሳ ጋር ቢገናኝ ፈጽሞ ይገደል፤ እንስሳይቱንም ግደሉአት።,ወዘሰከበ ምስለ እንሰሳ ሞተ ለይሙት ወእንስሳሁኒ ቅትሉ ።,"And if a man lie with a beast, he shall surely be put to death: and ye shall slay the beast." +ማናቸይቱም ሴት ወደ እንስሳ ብትቀርብ፥ ከእርሱም ጋር ብትገናኝ፥ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው።,ወብእሲትኒ ለእመ ሖረት ኀበ እንስሳ ይስክባ ቅትሉ ብእሲታኒ ወእንስሳሁኒ ሞተ ለይሙቱ ክልኤሆሙ ጊጉያን እሙንቱ ።,"And if a woman approach unto any beast, and lie down thereto, thou shalt kill the woman, and the beast: they shall surely be put to death; their blood shall be upon them." +ማናቸውም ሰው የአባቱን ልጅ ወይም የእናቱን ልጅ እኅቱን ቢያገባ፥ ኃፍረተ ሥጋዋንም ቢያይ፥ እርስዋም ኃፍረተ ሥጋውን ብታይ፥ ይህ ጸያፍ ነገር ነው፤ በሕዝባቸውም ልጆች ፊት ይገደሉ፤ የእኅቱን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአልና ኃጢአቱን ይሸከማል።,ዘሰክበ ምስለ እኅቱ ወእመኒ እንተ እምአቡሁ ወለእመኒ እንተ እምእሙ ወርእየ ኀፍረታ ወይእቲኒ ርእየት ኀፍረቶ ፅእለት ውእቱ ለይሠረዉ በቅድመ ደቂቀ ዘመዶሙ እስመ ከሠተ ኀፍረተ እኅቱ ወጌጋየ ይከውኖሙ ።,"And if a man shall take his sister, his father's daughter, or his mother's daughter, and see her nakedness, and she see his nakedness; it is a wicked thing; and they shall be cut off in the sight of their people: he hath uncovered his sister's nakedness; he shall bear his iniquity." +ማናቸውም ሰው ከባለ መርገም ሴት ጋር ቢተኛ ኃፍረተ ሥጋዋንም ቢገልጥ፥ ፈሳሽዋን ገልጦአልና፥ እርስዋም የደምዋን ፈሳሽ ገልጣለችና ሁለቱ ከሕዝባቸው መካከል ተለይተው ይጥፉ።,ወብእሲኒ ለእመ ሰክበ ምስለ ብእሲት ትክት ወከሠተ ኀፍረታ ወከሠተ ነቅዓ ወይእቲነ ከሠተት ክዕወተ ደማ ለይሠረዉ ክልኤሆሙ እምነ ሙላዶሙ ።,"And if a man shall lie with a woman having her sickness, and shall uncover her nakedness; he hath discovered her fountain, and she hath uncovered the fountain of her blood: and both of them shall be cut off from among their people." +የአባትህን ወይም የእናትህን እኅት ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ ይህን የሚያደርግ የዘመድን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ኃጢአታቸውን ይሸከማሉ።,ወኢትክሥት ኀፍረተ እኅተ አቡከ ወእኅተ እምከ እስመ ዘመዶሙ ለእመ ከሠቱ ኀጢአተ ይከውኖሙ ።,"And thou shalt not uncover the nakedness of thy mother's sister, nor of thy father's sister: for he uncovereth his near kin: they shall bear their iniquity." +ሰውም ከአጎቱ ሚስት ጋር ቢተኛ፥ የአጎቱን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ኃጢአታቸውን ይሸከማሉ፤ ያለ ልጅ ይሞታሉ።,ወዘሰክበ ምስለ እንተ ዘመዱ ከሠተ ኀፍረተ ዘመዱ ዘእንበለ ውሉድ ለይሙቱ ።,"And if a man shall lie with his uncle's wife, he hath uncovered his uncle's nakedness: they shall bear their sin; they shall die childless." +ሰውም የወንድሙን ሚስት ቢያገባ ርኵሰት ነው፤ የወንድሙን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ያለ ልጅ ይሆናሉ።,ወብእሲኒ ዘሰክበ ምስለ ብእሲተ እኁሁ ከሠተ ኀፍረተ እኁሁ ዘእንበለ ውሉድ ይሙቱ ።,"And if a man shall take his brother's wife, it is an unclean thing: he hath uncovered his brother's nakedness; they shall be childless." +እንግዲህ ትቀመጡባት ዘንድ የማገባችሁ ምድር እንዳትተፋችሁ ሥርዓቴን ሁሉ፥ ፍርዴንም ሁሉ ጠብቁ፥ አድርጉትም።,ወዕቀቡ ኵሎ ትእዛዝየ ወግበርዎ ወኢትብእሰክሙ ምድር እንተ ውስቴታ አነ ኣበውአክሙ ከመ ትንበሩ ህየ ውስቴታ ።,"Ye shall therefore keep all my statutes, and all my judgments, and do them: that the land, whither I bring you to dwell therein, spue you not out." +ከፊታችሁ በምጥላቸውም ሕዝብ ወግ አትሂዱ፤ ይህን ሁሉ አድርገዋልና ተጸየፍኋቸው።,ወኢትሑሩ በሕገ አሕዛብ እለ አወፅኦሙ እምኔክሙ እስመ ዘንተ ኵሎ ገብሩ ወአስቈረርክዎሙ ።,"And ye shall not walk in the manners of the nation, which I cast out before you: for they committed all these things, and therefore I abhorred them." +ነገር ግን እናንተን። ምድራቸውን ትወርሳላችሁ፤ ትወርሱአትም ዘንድ ወተትና ማር የምታፈስሰውን ምድር እሰጣችኋለሁ አልኋችሁ። እኔ ከአሕዛብ የለየኋችሁ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነኝ።,ወእቤለክሙ አንትሙ ትወርስዋ ለምድሮሙ ወአነ እሁበክሙዋ ከመ ታጥርይዋ ምድረ እንተ ትውኅዝ ሐሊበ ወመዓረ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ዘፈለጥኩክሙ እምኵሉ አሕዛብ ።,"But I have said unto you, Ye shall inherit their land, and I will give it unto you to possess it, a land that floweth with milk and honey: I am the LORD your God, which have separated you from other people." +እንግዲህ ንጹሑን እንስሳ ከርኩሱ፥ ንጹሑንም ወፍ ከርኩስ ትለያላችሁ፤ ርኩሶች ናቸው ብዬ በለየኋቸው በእንስሳና በወፍ በምድርም ተንቀሳቃሽ ሁሉ ነፍሳችሁን አታርክሱ።,ወፍልጡ ለክሙ ማእከለ እንስሳ ዘኢኮነ ንጹሐ ወማእከለ እንስሳ ዘንጹሕ ወማእከለ አዕዋፍ ዘንጹሕ ወዘኢኮነ ንጹሐ ወኢታርኵሱ ነፍሰክሙ በንስሳ ወበአዕዋፍ ወበኵሉ ዘይትሐወስ ውስተ ምድር ዘፈለጥኩ ለክም ዘርኵስ ።,"Ye shall therefore put difference between clean beasts and unclean, and between unclean fowls and clean: and ye shall not make your souls abominable by beast, or by fowl, or by any manner of living thing that creepeth on the ground, which I have separated from you as unclean." +እኔ እግዚአብሔር ቅዱስ ነኝና፥ ለእኔም ትሆኑ ዘንድ ከአሕዛብ ለይቻችኋለሁና ቅዱሳን ትሆኑልኛላችሁ።,ወትከውኑኒ ቅዱሳነ እስመ ቅዱስ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ዘፈለጥኩክሙ እምኵሉ አሕዛብ ከመ ትኩኑኒ ሊተ ።,"And ye shall be holy unto me: for I the LORD am holy, and have severed you from other people, that ye should be mine." +ሰው ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ፤ በድንጋይ ይውገሩአቸው፤ ደማቸው በላያቸው ነው።,ወብእሲትኒ ወብእሲኒ ለእመቦ ዘኮነ ሐራስያነ አው ዘሥራይ ሞተ ለይሙቱ በእብን ወግርዎሙ እስመ ጊጉያን እሙንቱ ።,"A man also or woman that hath a familiar spirit, or that is a wizard, shall surely be put to death: they shall stone them with stones: their blood shall be upon them." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የእስራኤል ልጆች ለእኔ ከሚቀድሱአቸው ከቅዱሳን ነገሮች ራሳቸውን እንዲለዩ፥ የተቀደሰውንም ስሜን እንዳያረክሱ ለአሮንና ለልጆቹ ንገራቸው፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,በሎሙ ለአሮን ወለደቂቁ ከመ ይትዐቀቡ እምቅድሳቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ወኢያርኵሱ ስምየ ቅዱሰ በኵሉ ዘይቄድሱ ሊተ አነ እግዚአብሔር ።,"Speak unto Aaron and to his sons, that they separate themselves from the holy things of the children of Israel, and that they profane not my holy name in those things which they hallow unto me: I am the LORD." +እንዲህ በላቸው። ማናቸውም ሰው ከዘራችሁ በትውልዳችሁ ርኵሰት እያለበት የእስራኤል ልጆች ለእግዚአብሔር ወደሚቀድሱት ወደ ቅዱስ ነገር ቢቀርብ፥ ያ ሰው ከፊቴ ተለይቶ ይጥፋ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ዘእቤሎሙ በመዋዕሊክሙ ኵሉ ብእሲ ዘይበውእ ውስተ ቅድሳት ዘእምነ ኵሉ ዘርእክሙ ውስተ ኵሉ ዘይቄድሱ ደቂቀ እስራኤል ለእግዚአብሔር እንዘ ርኵሱ ላዕሌሁ ለትሠሮ ይእቲ ነፍስ እምኔየ እስመ አነ እግዚአብሔር ።,"Say unto them, Whosoever he be of all your seed among your generations, that goeth unto the holy things, which the children of Israel hallow unto the LORD, having his uncleanness upon him, that soul shall be cut off from my presence: I am the LORD." +ከአሮን ዘር ለምጽ ወይም ፈሳሽ ነገር ያለበት ሁሉ ንጹሕ እስኪሆን ድረስ ከተቀደሰው አይብላ። ከበድንም የተነሣ ርኩስ የሆነውን፥ ወይም ዘሩ ከእርሱ የሚፈስስበትን የሚነካ፥,ወለእመቦ ብእሴ እምዘርአ አሮን ዘለምጽ አው ዘይትከዐዎ ዘርኡ ኢይብላዕ እምውስተ ዘቅድሳት እስካ አመ ይነጽሕ ፤ ወዘገሰሰ እምኵሉ ርኵሰ ነፍስ ወእመኒ ብእሲ ዘወፅአ እምኔሁ ዘርኡ ፤,"What man soever of the seed of Aaron is a leper, or hath a running issue; he shall not eat of the holy things, until he be clean. And whoso toucheth any thing that is unclean by the dead, or a man whose seed goeth from him;" +ወይም የሚያረክሰውን ተንቀሳቃሽ፥ ወይም በሁሉ ዓይነት የረከሰውን ሰው የሚነካ፥,አው ዘገሰሰ እምኵሉ ዘይትሐወስ ዘያረኵስ ዘርኩስ እምውስተ ኵሉ ርኵስ ፤,"Or whosoever toucheth any creeping thing, whereby he may be made unclean, or a man of whom he may take uncleanness, whatsoever uncleanness he hath;" +እነዚህን ሁሉ የሚነካ ሰው እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ገላውን በውኃ ካልታጠበ ከተቀደሰው አይብላ።,ነፍስ እንተ ገሰሰቶ ርኵስት ይእቲ እስከ ሰርክ ወኢይብላዕ እምውስተ ዘቅድሳት ለእመ ኢተኀፅበ ሥጋሁ በማይ ።,"The soul which hath touched any such shall be unclean until even, and shall not eat of the holy things, unless he wash his flesh with water." +ፀሐይም በገባች ጊዜ ንጹሕ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ እንጀራው ነውና ከተቀደሰው ይብላ።,ወእምከመ ዐረበት ፀሓይ ንጹሕ ውእቱ ወይእተ ጊዜ ይብላዕ እምውስተ ዘቅድሳት እስመ ሲሳዩ ውእቱ ።,"And when the sun is down, he shall be clean, and shall afterward eat of the holy things; because it is his food." +በእርሱም እንዳይረክስ፥ የሞተውን አውሬም የሰበረውን አይብላ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወምውተ ወብላዐ አርዌ ኢትብልዑ ከመ ኢትርኰሱ ቦቱ እስመ አነ እግዚአብሔር ።,"That which dieth of itself, or is torn with beasts, he shall not eat to defile himself therewith: I am the LORD." +ቢያረክሱአት እንዳይሞቱ ስለ እርስዋም ኃጢአትን እንዳይሸከሙ፥ ሕግን ይጠብቁ፤ የምቀድሳቸው እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወዕቀቡ ትእዛዝየ ከመ ኢይኩንክሙ በእንቲአሁ ኀጢአተ ወከመ ኢትሙቱ በእንቲአሁ ወለእመ ኢረኵሱ ቦቱ አነ እግዚአብሔር ዘእቄድሶሙ ።,"They shall therefore keep mine ordinance, lest they bear sin for it, and die therefore, if they profane it: I the LORD do sanctify them." +ልዩ ሰው ከተቀደሰው አይብላ የካህኑም እንግዳ ደመወዘኛውም ከተቀደሰው አይብላ።,ወኵሉ ዘእምባዕድ ዘመድ ኢይብላዕ እምውስተ ዘቅድሳት ኀደርቱኒ ለካህን ወገባእቱ ኢይብላዕ እምውስተ ቅድሳት ።,"There shall no stranger eat of the holy thing: a sojourner of the priest, or an hired servant, shall not eat of the holy thing." +ካህኑ ግን በገንዘቡ ባሪያ ቢገዛ እርሱ ይብላው፤ በቤቱም የተወለዱት ከእንጀራው ይብሉ።,ወለእመሰቦ ዘአጥረየ ካህን ነፍሰ ዘተሳየጠ በወርቁ ውእቱ ለይብላዕ እስመ ሲሳዩ ውእቱ ወልድኒ ዘቤቱ እሙንቱኒ ይብልዑ ሲሳዮሙ ውእቱ ።,"But if the priest buy any soul with his money, he shall eat of it, and he that is born in his house: they shall eat of his meat." +የካህንም ልጅ ከልዩ ሰው ጋር ብትጋባ፥ እርስዋ ከተቀደሰው ቍርባን አትብላ።,ወወለተ ብእሲኒ ካህን ለእመ አውሰበት ብእሴ ዘእምነ ካልእ ዘመድ ኢትብላዕ ይእቲኒ እምውስተ ዓሥራት ዘቅድሳት ።,"If the priest's daughter also be married unto a stranger, she may not eat of an offering of the holy things." +የካህን ልጅ ግን ባልዋ ቢሞት፥ ወይም ብትፋታ፥ ልጅም ባይኖራት፥ በብላቴንነትዋ እንደ ነበረች ወደ አባትዋ ቤት ብትመለስ፥ ከአባትዋ እንጀራ ትብላ፤ ልዩ ሰው ግን ከእርሱ አይብላ።,ወወለተ ካህን ለእመ ኮነት መበለተ ወኀደጋ ምታ ለትግባእ ውስተ ቤተ አቡሃ ከመ አመ ንስቲታ ወለትብላዕ እምሲሳየ አቡሃ ወኵሉ ዘእምነ ባዕድ ዘመድ ኢይብላዕ እምኔሁ ።,"But if the priest's daughter be a widow, or divorced, and have no child, and is returned unto her father's house, as in her youth, she shall eat of her father's meat: but there shall no stranger eat thereof." +ማናቸውም ሰው ሳያውቅ ከተቀደሰው ቢበላ አምስተኛ እጅ ጨምሮ የተቀደሰውን ለካህኑ ይስጥ።,ወለእመቦ ብእሲ ዘበልዐ እምውስተ ዘቅድሳት በኢያእምሮ ይዌስክ ኃምስተ እዴሁ ላዕሌሁ ወይሁቦ ለካህን ዘቅድሳት ።,"And if a man eat of the holy thing unwittingly, then he shall put the fifth part thereof unto it, and shall give it unto the priest with the holy thing." +የምቀድሳቸውም እግዚአብሔር እኔ ነኝና ከተቀደሰው በበሉ ጊዜ ኃጢአትንና በደልን እንዳይሸከሙ ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርቡትን በእስራኤል ልጆች ዘንድ የተቀደሰውን ነገር አያርክሱ።,ወኢያርኵሱ ቅድሳቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ዘያመጽኡ እሙንቱ ለእግዚአብሔር ።,"And they shall not profane the holy things of the children of Israel, which they offer unto the LORD;" +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወይከውኖሙ ኀጢአተ ንስሓ ላዕሌሆሙ እምከመ በልዑ ቅድሳቶሙ እስመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ዘይቄድሶሙ ።,"Or suffer them to bear the iniquity of trespass, when they eat their holy things: for I the LORD do sanctify them." +ለአሮንና ለልጆቹ ለእስራኤልም ልጆች ሁሉ እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ከእስራኤል ቤት ወይም ከእናንተ መካከል ከሚቀመጡት እንግዶች ማናቸውም ሰው ስእለቱን ሁሉ፥ በፈቃዱም የሚያቀርበውን ሁሉ፥ ለእግዚአብሔር ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚያቀርበውን ቍርባን ቢያቀርብ፥,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ይሠምርላችሁ ዘንድ ከበሬ ወይም ከበግ ወይም ከፍየል ነውር የሌለበትን ተባቱን አቅርቡ።,ንግሮሙ ለአሮን ወለደቂቁ ወለኵሉ ተዓይነ ደቂቀ እስራኤል *ወበሎሙ ብእሲ ብእሲ እምደቂቀ እስራኤል * አው እምውስተ ግዩራን እለ ሀለዉ ውስተ እስራኤል ዘአምጽአ ቍርባኖ በእንተ ኵሉ ዘበፅዑ አው በእንተ ኵሉ ዘሐለዩ ኵሎ ዘያመጽኡ ለእግዚአብሔር ፤,"Speak unto Aaron, and to his sons, and unto all the children of Israel, and say unto them, Whatsoever he be of the house of Israel, or of the strangers in Israel, that will offer his oblation for all his vows, and for all his freewill offerings, which they will offer unto the LORD for a burnt offering;" +ነገር ግን አይሠምርላችሁምና ነውር ያለበትን አታቅርቡ።,እምውስተ ዘይኄይስ ይኩን ተባዕተ ንጹሐ እምውስተ መራዕይ ወእምውስተ አባግዕ ወእምውስተ አጣሊ ።,"Ye shall offer at your own will a male without blemish, of the beeves, of the sheep, or of the goats." +ማናቸውም ሰው ስእለቱን ለመፈጸም ወይም በፈቃዱ ለማቅረብ የደኅንነትን መሥዋዕት፥ ወይም በሬን ወይም በግን፥ ለእግዚአብሔር ቢያቀርብ፥ ይሠምርለት ዘንድ ፍጹም ይሁን፥ ነውርም አይሁንበት።,ኵሉ ዘቦቱ ነውረ ላዕሌሁ ኢያምጽእዎ ለእግዚአብሔር እስመ ኢይሰጠወክሙ ።,"But whatsoever hath a blemish, that shall ye not offer: for it shall not be acceptable for you." +ዕውር ወይም ሰባራ ወይም ጕንድሽ ወይም የሚመግል ቍስል ያለበት ወይም እከካም ወይም ቋቍቻም ቢሆን፥ እነዚህን ሁሉ ለእግዚአብሔር አታቅርቡ፤ እነዚህም ለእሳት ቍርባን በመሠዊያው ላይ ለእግዚአብሔር አታሳርጉ።,ወብእሲኒ ለእመቦ ዘአምጽአ መሥዋዕተ መድኀኒት ለእግዚአብሔር በእንተ ዘበፅዐ አው በፈቃዱ እምውስተ መራዕይ አው እምውስተ አባግዕ ንጹሐ ይኩን ዘይሰጠዎሙ ኵሎ ዘአልቦቱ ነውረ ላዕሌሁ ።,"And whosoever offereth a sacrifice of peace offerings unto the LORD to accomplish his vow, or a freewill offering in beeves or sheep, it shall be perfect to be accepted; there shall be no blemish therein." +በሬው ወይም በጉ የተጨመረበት ወይም የጐደለበት ነገር ቢሆን፥ ለፈቃድ መሥዋዕት ማቅረብ ትችላለህ፤ ለስእለት ግን አይሠምርም።,ወዕውረሰ አው ስቡረ አው ምቱረ ልሳን አው ሕሱፈ አው ዕቡቀ አው ዘጽርንእተ ቦቱ ላዕሌሁ ዘንተ ኢያመጽኡ ለእግዚአብሔር ወለቍርባንኒ ኢተሀቡ እምኔሆሙ ውስተ ምሥዋዑ ለእግዚአብሔር ።,"Blind, or broken, or maimed, or having a wen, or scurvy, or scabbed, ye shall not offer these unto the LORD, nor make an offering by fire of them upon the altar unto the LORD." +የተሰነጋውን ወይም የተቀጠቀጠውን ወይም የተሰበረውን ወይም የተቈረጠውን ለእግዚአብሔር አታቅርቡ፤ በምድራችሁም እነዚህን አትሠዉ።,ወላህመኒ አው በግዐ ዘምቱረ እዝን አው ዘምቱረ ዘነብ ተኀትሞ ወለጥሪተ ርእስከ ትሬስዮ ወለብፅዓቲከሰ ኢይሰጠወከ ።,"Either a bullock or a lamb that hath any thing superfluous or lacking in his parts, that mayest thou offer for a freewill offering; but for a vow it shall not be accepted." +ከእነዚህም ከእንግዳ ሰው እጅ ለአምላካችሁ እንጀራ አታቅርቡ፤ ርኵሰትም ነውርም አለባቸውና አይሠምሩላችሁም።,ዘጽንጰው ወዘፅቱም ወዘምቱር ወዘአጥራቂ ኢያምጽእዎ ለእግዚአብሔር ወበምድርክሙኒ ኢትግበርዎ ።,"Ye shall not offer unto the LORD that which is bruised, or crushed, or broken, or cut; neither shall ye make any offering thereof in your land." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወእምኀበ ባዕድኒ ዘመዱ ኢታብኡ ዘከመዝ ቍርባነ ለአምላክክሙ እምኵሉ ዝንቱ እስመ ሙሱን ውእቱ ወነውረ ቦቱ ላዕሌሁ ወኢይሰጠወክምዎ ለዝንቱ ።,"Neither from a stranger's hand shall ye offer the bread of your God of any of these; because their corruption is in them, and blemishes be in them: they shall not be accepted for you." +በሬ ወይም በግ ወይም ፍየል ሲወለድ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቀመጥ፤ በስምንተኛውም ቀን ከዚያም በላይ ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን የሠመረ ይሆናል።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ላም ወይም በግ ብትሆን እርስዋንና ልጅዋን በአንድ ቀን አትረዱ።,ለእመ ወለደት እጐልት አው በግዕት አው ጠሊት ሰቡዐ ዕለተ የሀሉ እጓላ ኀበ እሙ ወአመ ሳምንት ዕለት ወእምድኅሬሁኒ ይሰጠወክሙ ለቍርባነ መሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር ።,"When a bullock, or a sheep, or a goat, is brought forth, then it shall be seven days under the dam; and from the eighth day and thenceforth it shall be accepted for an offering made by fire unto the LORD." +የምስጋናንም መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ስትሠዉ እንዲሠምርላችሁ ሠዉለት።,ወኢትጠብሑ እጐልተ አው በግዕተ ምስለ እጓላ በአሐቲ ዕለት ።,"And whether it be cow or ewe, ye shall not kill it and her young both in one day." +በዚያው ቀን ይበላል፤ ከእርሱ እስከ ነገ ምንም አትተዉ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወለእመ ሦዕከ መሥዋዕተ ብፅዓተ ትፍሥሕትከ ለእግዚአብሔር ዘይሠጠወክሙ ሡዑ ሎቱ ።,"And when ye will offer a sacrifice of thanksgiving unto the LORD, offer it at your own will." +ትእዛዛቴን ጠብቁ፥ አድርጉትም፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወበይእቲ ዕለት ይብልዕዎ ወኢያትርፉ እምውስተ ሥጋሁ ለነግህ እስመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ።,On the same day it shall be eaten up; ye shall leave none of it until the morrow: I am the LORD. +የተቀደሰውንም ስሜን አታርክሱ፤ እኔ ግን በእስራኤል ልጆች መካከል እቀደሳለሁ፤,ወዕቀቡ ትእዛዝየ ወግበርዎ እስመ አነ እግዚአብሔር ።,"Therefore shall ye keep my commandments, and do them: I am the LORD." +የምቀድሳችሁ፥ አምላካችሁም እሆን ዘንድ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እግዚአብሔር ነኝ። እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወኢታርኵሱ ስመ ቅዱሰ ወእትቄደስ በማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል እስመ አነ እግዚአብሔር ዘይቄድሶሙ ፤,"Neither shall ye profane my holy name; but I will be hallowed among the children of Israel: I am the LORD which hallow you," +ማንም ሰው የሚያምለውን ቃል ቢሰማ፥ ምስክር ሆኖም አንድ ነገር አይቶ እንደ ሆነ ወይም አውቆ እንደ ሆነ ባይናገር፥ ኃጢአት መሥራቱ ነውና በደሉን ይሸከማል።,ወእመሰ ነፍስ አበሰት እንተ ስምዐ ኮነት ወሰምዐት ቃለ አምሐልዋ ወያአምር ወርእየ ለእመ ኢአይድዐ ኀጢአተ ይከውኖ ።,"And if a soul sin, and hear the voice of swearing, and is a witness, whether he hath seen or known of it; if he do not utter it, then he shall bear his iniquity." +ማናቸውም ሰው ሳይታወቀው ርኩስ ነገር ቢነካ፥ የረከሰም አውሬ በድን፥ ወይም የረከሰ ከብት በድን፥ ወይም የረከሰ የተንቀሳቀሰ እንስሳ በድን ቢሆን፥ እርሱም ርኩስ ቢሆን ነገሩ በታወቀው ጊዜ በደል ይሆንበታል፤,ወእመቦ ነፍስ እንተ ገሰሰት እምኵሉ ርኩስ አው ምውተ አው ብላዐ አርዌ ወዘኢኮነ ንጹሐ አው በድነ ርኩሰ ወዘኢኮነ ንጹሐ አው በድነ እንስሳ ዘኢኮነ ንጹሐ ፤,"Or if a soul touch any unclean thing, whether it be a carcase of an unclean beast, or a carcase of unclean cattle, or the carcase of unclean creeping things, and if it be hidden from him; he also shall be unclean, and guilty." +ወይም ርኩስነቱን ሳይውቅ ርኩስን ሰው ቢነካ፥ በማናቸውም ርኵሰት ቢረክስ፥ ነገሩ በታወቀው ጊዜ በደል ይሆንበታል።,አው እመ ገሰሰ እምርኵሰ ሰብእ እምነ ኵሉ ርኩስ እምከመ ገሰሰ ይረኵስ ወእመኒ እንዘ ኢያአምር ወእምዝ ተዐውቆ ወነስሐ ፤,"Or if he touch the uncleanness of man, whatsoever uncleanness it be that a man shall be defiled withal, and it be hid from him; when he knoweth of it, then he shall be guilty." +ማናቸውም ሰው ሳያውቅ ክፉን ወይም መልካምን ያደርግ ዘንድ ሳያስብ በከንፈሩ ተናግሮ ቢምል፤ ሳያስብ የማለው ስለ ማናቸውም ነገር ቢሆን፤ በታወቀው ጊዜ ከዚህ ነገር በአንዱ በደለኛ ይሆናል።,ወነፍስ እመ መሐለ ወነበበ በከናፍሪሁ ለገቢረ እኪት አው ለገቢረ ሠናይት በእንተ ኵሉ እምከመ ሰብእ መሐለ እንዘ ኢያአምር ወእምዝ ተዐውቆ ወአበሰ በአሐዱ እምዝንቱ ፤,"Or if a soul swear, pronouncing with his lips to do evil, or to do good, whatsoever it be that a man shall pronounce with an oath, and it be hid from him; when he knoweth of it, then he shall be guilty in one of these." +ከእነዚህ ነገሮች በአንዲቱ በደለኛ ሲሆን፥ የሠራውን ኃጢአት ይናዘዛል።,ወአይድዐ ኀጢአቶ እንተ አበሰ ባቲ ፤,"And it shall be, when he shall be guilty in one of these things, that he shall confess that he hath sinned in that thing:" +ስለ ሠራው ኃጢአት ለእግዚአብሔር የበደል መሥዋዕት ያመጣል፤ እርሱም ከመንጋው የበግ ወይም የፍየል እንስት ለኃጢአት መሥዋዕት ይሆናል፤ ካህኑም ስለ ኃጢአቱ ያስተሰርይለታል።,ያመጽእ ለእግዚአብሔር በእንተ ኀጢአቱ እንተ አበሰ በግዕተ አንስተ እምውስተ አባግዕ አው ጠሊተ እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአቱ ወያስተሰሪ ሉቱ ካህን በእንተ ኀጢአቱ እንተ አበሰ ወትትኀደግ ሎቱ ኀጢአቱ ።,"And he shall bring his trespass offering unto the LORD for his sin which he hath sinned, a female from the flock, a lamb or a kid of the goats, for a sin offering; and the priest shall make an atonement for him concerning his sin." +ስለ ሠራው ኃጢአት ለበደል መሥዋዕት ጠቦትን ለማምጣት ገንዘቡ ያልበቃ እንደ ሆነ፥ ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች፥ አንዱን ለኃጢአት መሥዋዕት ሁለተኛውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ ለእግዚአብሔር ያቀርባል።,ወእመሰ አልቦ ውስተ እዴሁ ወኢየአክል ለሤጠ በግዕ ያመጽእ በእንተ ኀጢአቱ እንተ አበሰ ክልኤተ መዓንቀ አው ክልኤተ እጕለ ርግብ ለእግዚአብሔር አሐዱ በእንተ ኀጢአቱ ወአሐዱ ለመሥዋዕት ።,"And if he be not able to bring a lamb, then he shall bring for his trespass, which he hath committed, two turtledoves, or two young pigeons, unto the LORD; one for a sin offering, and the other for a burnt offering." +ወደ ካህኑም ያመጣቸዋል፤ እርሱም አስቀድሞ ለኃጢአት መሥዋዕት የሆነውን ያቀርባል፥ ራሱንም ከአንገቱ ይቈለምመዋል፥ ነገር ግን አይቈርጠውም።,ወያመጽእ ኀበ ካህን ወያበውእ ካህን ዘበእንተ ኀጢአት ይቀድም ወየሐርዶ ካህን ክሣዶ ወኢያወቅዮ ርእሶ ።,"And he shall bring them unto the priest, who shall offer that which is for the sin offering first, and wring off his head from his neck, but shall not divide it asunder:" +ከኃጢአቱም መሥዋዕት ደም በመሠዊያው ግድግዳ ላይ ይረጨዋል፤ የተረፈውም ደም ከመሠዊያው በታች ይንጠፈጠፋል፤ እርሱ የኃጢአት መሥዋዕት ነው።,ወይነዝኅ እምነ ደም ዘበእንተ ኀጢአት ውስተ አረፍተ ምሥዋዕ ወዘተርፈ ደሞ ያንጸፈጽፍ ውስተ ምንባረ ምሥዋዕ እስመ ��በእንተ ኀጢአት ውእቱ ።,And he shall sprinkle of the blood of the sin offering upon the side of the altar; and the rest of the blood shall be wrung out at the bottom of the altar: it is a sin offering. +እንደ ሥርዓቱም ሁለተኛውን ለሚቃጠል መሥዋዕት ያዘጋጀዋል። ካህኑም ስለ ሠራው ኃጢአት ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።,ወለካልኡኒ ይገብሮ መሥዋዕተ በከመ ሕጉ ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን በእንተ ኀጢአቱ እንተ አበሰ ወይትኀደግ ሎቱ ።,"And he shall offer the second for a burnt offering, according to the manner: and the priest shall make an atonement for him for his sin which he hath sinned, and it shall be forgiven him." +ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ለማምጣት ገንዘቡ ያልበቃ እንደ ሆነ፥ ስለ ሠራው ኃጢአት የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል መልካም ዱቄት ለኃጢአት መሥዋዕት ያቀርበዋል፤ የኃጢአት መሥዋዕት ነውና ዘይት አያፈስስበትም፥ ዕጣንም አይጨምርበትም።,ወእመሰ አልቦ ውስተ እዴሁ ወኢየአክል ለዘውገ መዓንቅ ወለክልኤቱ እጕለ ርግብ ያመጽእ ቍርባኖ በእንተ ኀጢአቱ ስንዳሌ ዓሥርተ እድ ዘመስፈርተ ኢፍ በእንተ ኀጢአቱ ወኢይወዲ ውስቴቱ ቅብአ ወኢያነብር ላዕሌሁ ስኂነ እስመ በእንተ ኀጢአት ውእቱ ።,"But if he be not able to bring two turtledoves, or two young pigeons, then he that sinned shall bring for his offering the tenth part of an ephah of fine flour for a sin offering; he shall put no oil upon it, neither shall he put any frankincense thereon: for it is a sin offering." +ወደ ካህኑም ያመጣዋል፥ ካህኑም መታሰቢያው ይሆን ዘንድ ከእርሱ እፍኝ ሙሉ ይውሰድ፥ ለእግዚአብሔርም በእሳት በተቃጠለው ቍርባን ላይ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ እርሱም የኃጢአት መሥዋዕት ነው።,ወያመጽእ ኀበ ካህን ወይዘግን እምኔሁ ካህን ምልአ ሕፍኑ በእንተ ተዝካሩ ወይወድዮ ውስተ ምሥዋዕ ላዕለ ቍርባኑ ለእግዚአብሔር እስመ ዘኀጢአት ውእቱ ።,"Then shall he bring it to the priest, and the priest shall take his handful of it, even a memorial thereof, and burn it on the altar, according to the offerings made by fire unto the LORD: it is a sin offering." +ካህኑም ከእነዚያ በአንዳቸው ስለ ሠራው ኃጢአት ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል። የተረፈውም እንደ እህል ቍርባን ለካህኑ ይሆናል።,ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን በእንተ ኀጢአቱ እንተ አበሰ በአሐዱ እምእሉ ወይትኀደግ ሎቱ ወዘተርፈ ይከውን ለካህን ከመ መሥዋዕተ ስንዳሌ ።,"And the priest shall make an atonement for him as touching his sin that he hath sinned in one of these, and it shall be forgiven him: and the remnant shall be the priest's, as a meat offering." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ማናቸውም ሰው ቢበድል፥ ሳያውቅም ለእግዚአብሔር በተቀደሰው በማናቸውም ነገር ኃጢአትን ቢሠራ፥ ለበደል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ከመንጋ ነውር የሌለበትን አውራ በግ ያቀርባል፤ እንደ ግምጋሜህ መጠን በብር ሰቅል እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ለበደል መሥዋዕት ያቀርበዋል።,ነፍስ ለእመ ረሲዐ ረስዐት ወአበሰት እንዘ ኢትፈቅድ ላዕለ ቅድሳተ እግዚአብሔር ያመጽእ በእንተ ንስሓሁ ለእግዚአብሔር ሐርጌ ንጹሐ እምውስተ አባግዕ ዘሤጠ ሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ በእንተ ዘነስሐ ።,"If a soul commit a trespass, and sin through ignorance, in the holy things of the LORD; then he shall bring for his trespass unto the LORD a ram without blemish out of the flocks, with thy estimation by shekels of silver, after the shekel of the sanctuary, for a trespass offering:" +በተቀደሰ ነገር ላይ ስለ ሠራው ኃጢአት ዕዳ ይከፍላል፥ አምስተኛውንም እጅ ይጨምርበታል፥ ለካህኑም ይሰጠዋል። ካህኑም በበደል መሥዋዕት አውራ በግ ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።,ወይፈዲ ዘአበሰ ላዕለ ቅድሳት ወይዌስክ ዓዲ ላዕሌሁ ኃምስተ እዴሁ ወይሁቦ ለካህን ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን በውእቱ ሐርጌ ዘንስሓሁ ወይትኀደግ ሎቱ ።,"And he shall make amends for the harm that he hath done in the holy thing, and shall add the fifth part thereto, and give it unto the priest: and the priest shall make an atonement for him with the ram of the trespass offering, and it shall be forgiven him." +ማናቸውም ሰው ኃጢአት ቢሠራ፥ እግዚአብሔርም። አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዲቱን ቢተላለፍ፥ ባያውቅም፥ ያ ሰው በደለኛ ነው፥ ኃጢአቱንም ይሸከማል።,ወነፍስ እመ አበሰት ወገብረ አሐተ እምትእዛዘ እግዚአብሔር ዘኢይከውን ለገቢር በኢያእምሮ ወነስሐ በእንተ ዘኮነቶ ኀጢአት ፤,"And if a soul sin, and commit any of these things which are forbidden to be done by the commandments of the LORD; though he wist it not, yet is he guilty, and shall bear his iniquity." +ነውር የሌለበትን አውራ በግ ከመንጋው ለበደል መሥዋዕት እንደ ግምጋሜህ መጠን ወደ ካህኑ ያመጣዋል፤ ካህኑም ሳያውቅ ስለ ሳተው ስሕተት ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።,ያመጽእ ሐርጌ እምውስተ አባግዕ ንጹሐ ዘሤጡ ብሩር በእንተ ንስሓሁ ኀበ ካህን ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን በእንተ ረሲዖቱ ዘረስዐ ወበዘ ኢያእመረ ወይትኀደግ ሎቱ ።,"And he shall bring a ram without blemish out of the flock, with thy estimation, for a trespass offering, unto the priest: and the priest shall make an atonement for him concerning his ignorance wherein he erred and wist it not, and it shall be forgiven him." +እርሱም የበደል መሥዋዕት ነው፤ በእውነት በእግዚአብሔር ፊት በደለኛ ነው።,እስመ ነሲሖ በንስሓ ነስሐ ቅድመ እግዚአብሔር ።,It is a trespass offering: he hath certainly trespassed against the LORD. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው።,ወተናገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ማናቸውም ሰው ሳያውቅ ኃጢአት ቢሠራ፥ እግዚአብሔርም። አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዲቱን ቢተላለፍ፥,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ነፍስ ለእመ አበሰት በኢያእምሮ እምውስተ ኵሉ ትእዛዘ እግዚአብሔር ዘኢይከውን ለገቢር ወገብረት አሐተ እምውስቴቱ ፤,"Speak unto the children of Israel, saying, If a soul shall sin through ignorance against any of the commandments of the LORD concerning things which ought not to be done, and shall do against any of them:" +የተቀባውም ካህን በሕዝቡ ላይ በደል እንዲቈጠርባቸው ኃጢአት ቢሠራ፥ ስለ ሠራው ስለ ኃጢአቱ ነውር የሌለበት ወይፈን ለእግዚአብሔር ለኃጢአት መሥዋዕት ያቀርበዋል።,ለእመኒ ሊቀ ካህናት ዘቅቡእ አበሰ እምውስተ ሕዝብ ያመጽእ ህየንተ አበሳሁ ዘአበሰ ላህመ ንጹሐ እምውስተ አልህምት ለእግዚአብሔር በእንተ ኀጢአቱ ።,"If the priest that is anointed do sin according to the sin of the people; then let him bring for his sin, which he hath sinned, a young bullock without blemish unto the LORD for a sin offering." +ወይፈኑንም ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ በእግዚአብሔር ፊት ያመጣዋል፤ እጁንም በወይፈኑ ራስ ላይ ይጭነዋል፥ ወይፈኑንም በእግዚአብሔር ፊት ያርደዋል።,ወያመጽኦ ለውእቱ ላህም ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ቅድመ እግዚአብሔር ወይወዲ እዴሁ ላዕለ ርእሰ ላህሙ ወይጠብሖ ለውእቱ ላህም ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And he shall bring the bullock unto the door of the tabernacle of the congregation before the LORD; and shall lay his hand upon the bullock's head, and kill the bullock before the LORD." +የተቀባውም ካህን ከወይፈኑ ደም ወስዶ ወደ መገናኛው ድንኳን ያመጣዋል፤,ወይነሥእ ካህን ዘቅቡእ ወፍጹም በእዴሁ እምውስተ ደሙ ለውእቱ ላህም ወያበውኦ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And the priest that is anointed shall take of the bullock's blood, and bring it to the tabernacle of the congregation:" +ካህኑም ጣቱን በደሙ ውስጥ ነክሮ በእግዚአብሔር ፊት በመቅደሱ መጋረጃ ፊት ደሙን ሰባት ጊዜ ይረጨዋል።,ወይጠምዕ ካህን አጽባዕቶ ውስተ ደሙ ወይነዝኅ እምውስተ ውእቱ ደም ስብዕ በአጽባዕቱ ቅድመ እግዚአብሔር ላዕለ መንጦላዕተ ቅድሳት ።,"And the priest shall dip his finger in the blood, and sprinkle of the blood seven times before the LORD, before the vail of the sanctuary." +ካህኑም በመገናኛው ድንኳን ውስጥ በእግዚአብሔር ፊት ያለው ጣፋጭ ዕጣን በሚታጠንበት መሠዊያ ቀንዶች ላይ ከደሙ ያደርጋል፤ የተረፈውንም የወይፈኑን ደም ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ደጅ ባለው ለሚቃጠል መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ በታች ያፈስሰዋል።,ወይወዲ ካህን እምነ ደሙ ለውእቱ ላህም ውስተ አቅርንተ ምሥዋዕ ዘምዕጣን ዘይወድዩ ቅድመ እግዚአብሔር ዘሀሎ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወይክዑ ኵሎ ደሞ ኀበ መንበሩ ለምሥዋዕ ዘቍርባን ዘኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And the priest shall put some of the blood upon the horns of the altar of sweet incense before the LORD, which is in the tabernacle of the congregation; and shall pour all the blood of the bullock at the bottom of the altar of the burnt offering, which is at the door of the tabernacle of the congregation." +ለኃጢአትም መሥዋዕት ከሚታረደው ወይፈን ስብን ሁሉ ይወስዳል፤ ሆድ ዕቃውን የሚሸፍነውን ስብ፥ በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥,ወኵሎ ሥብሖ ለውእቱ ላህም ዘበእንተ ኀጢአት ያሰስል እምውስተ ሥብሕ ዘይገለብቦ ንዋየ ውስጡ ወኵሎ ሥብሐ ዘውስተ አማዑቱ ፤,"And he shall take off from it all the fat of the bullock for the sin offering; the fat that covereth the inwards, and all the fat that is upon the inwards," +ሁለቱንም ኵላሊቶች፥ በእነርሱም ላይና በጎድኑ አጠገብ ያለውን ስብ፥ በጕበቱም ላይ ያለውን መረብ ከኵላሊቶች ጋር፥,ወክልኤሆን ኵለያቲሁ ወሥብሐ ዘላዕሌሆን ዘውስተ ፀራዒቲሁ ወከብዶ እንተ ትንእስ ምስለ ኵለያቲሁ ይመትራ ፤,"And the two kidneys, and the fat that is upon them, which is by the flanks, and the caul above the liver, with the kidneys, it shall he take away," +ለደኅንነት መሥዋዕት ከታረደው ወይፈን እንደ ተወሰደው ይወስዳል። ካህኑም ለሚቃጠል መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ላይ ያቃጥለዋል።,በከመ ያወጽኡ ዘላህመ መድኀኒት ወይወድዮ ካህን ውስተ ምሥዋዕ ዘቍርባን ።,As it was taken off from the bullock of the sacrifice of peace offerings: and the priest shall burn them upon the altar of the burnt offering. +የወይፈኑን ቁርበት፥ ሥጋውንም ሁሉ፥ ራሱንም፥ እግሮቹንም፥ ሆድ ዕቃውንም፥,ወማእሶኒ ለውእቱ ላህም ወኵሎ ሥጋሁ ምስለ ርእሱ ወምስለ ሰኳንዊሁ ወከርሦ ወካዕሴሁ ።,"And the skin of the bullock, and all his flesh, with his head, and with his legs, and his inwards, and his dung," +ፈርሱንም፥ ወይፈኑን ሁሉ ከሰፈሩ ወደ ውጭ አመድ ወደሚፈስስበት ወደ ንጹሕ ስፍራ ይወስደዋል፥ በእንጨትም ላይ በእሳት ያቃጥለዋል፤ አመድ በሚፈስስበት ስፍራ ይቃጠላል።,ወይወስድዎ ኵሎ ላህሞ አፍአ እምትዕይንት ውስተ መካን ንጹሕ ኀበ ይክዕዉ ሐመደ ወያውዕይዎ በዕፀው ወበእሳት ፤ ውስተ ምክዓወ ሐመድ ያውዕይዎ ።,"Even the whole bullock shall he carry forth without the camp unto a clean place, where the ashes are poured out, and burn him on the wood with fire: where the ashes are poured out shall he be burnt." +የእስራኤል ማኅበር ሁሉ ቢስቱ፥ ነገሩም ከጉባኤው ፊት ቢሸሸግ፥ እግዚአብሔርም። አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት አንዲቱን ቢተላለፉ፥,ወእመሰ ለኵሉ ተዓይን ዘደቂቀ እስራኤል ተስሕቶሙ ወተረስዐት እምውስተ አዕይንቲሆሙ ቃል ለተዓይን ወገብሩ እምውስተ ኵሉ ትእዛዙ ለእግዚአብሔር ዘኢይከውን ለገቢር ወእምዝ ነስሑ ፤,"And if the whole congregation of Israel sin through ignorance, and the thing be hid from the eyes of the assembly, and they have done somewhat against any of the commandments of the LORD concerning things which should not be done, and are guilty;" +እንዲህም ቢበድሉ፥ የሠሩት ኃጢአት ሲታወቅ ጉባኤው ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ወይፈንን ያቀርባሉ፤ ወደ መገናኛውም ድንኳን ፊት ያመጡታል።,ወተዐውቀቶሙ ኀጢአቶሙ እንተ አበሱ ያመጽእ ትዕይንቶሙ ላህመ እምውስተ አልህምት ንጹሐ በእንተ ኀጢአቶሙ ወያመጽእዎ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"When the sin, which they have sinned against it, is known, then the congregation shall offer a young bullock for the sin, and bring him before the tabernacle of the congregation." +የጉባኤውም ሽማግሌዎች እጆቻቸውን በወይፈኑ ራስ ላይ በእግዚአብሔር ፊት ይጭናሉ፤ ወይፈኑም በእግዚአብሔር ፊት ይታረዳል።,ወይወድዩ ሊቃነ ይእቲ ትዕይንት ላዕለ ርእሱ ለውእቱ ላህም እደዊሆሙ በቅድመ እግዚአብሔር ወይጠብሕዎ ለውእቱ ላህም ቅድመ እግዚአብሔር ።,And the elders of the congregation shall lay their hands upon the head of the bullock before the LORD: and the bullock shall be killed before the LORD. +የተቀባውም ካህን ከወይፈኑ ደም ወደ መገናኛው ድንኳን ያመጣል፤,ወያበውእ ካህን ዘቅቡእ እምውስተ ዶሙ ለውእቱ ላህም ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ።,And the priest that is anointed shall bring of the bullock's blood to the tabernacle of the congregation: +ካህኑም ጣቱን በደሙ ውስጥ ነክሮ በእግዚአብሔር ፊት በመጋረጃው ፊት ለፊት ሰባት ጊዜ ይረጨዋል።,ወይጠምዕ ካህን አጽባዕቶ ውስተ ውእቱ ደም ወይነዝኅ ስብዕ ቅድመ እግዚአብሔር ቅድመ መንጦላዕተ ቅድሳት ።,"And the priest shall dip his finger in some of the blood, and sprinkle it seven times before the LORD, even before the vail." +በመገናኛውም ድንኳን ውስጥ በእግዚአብሔር ፊት ባለው በዕጣን መሠዊያው ቀንዶች ላይ ከደሙ ያደርጋል፤ ደሙንም ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ደጅ ባለው ለሚቃጠል መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ በታች ያፈስሰዋል።,ወይወዲ እምውስተ ደሙ ካህን ውስተ አቅርንተ ምሥዋዕ ዘቅድመ እግዚአብሔር ዘውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወኵሎ ደሞ ይክዑ ኀበ ምንባረ ምሥዋዕ ዘቍርባን ዘሀሎ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And he shall put some of the blood upon the horns of the altar which is before the LORD, that is in the tabernacle of the congregation, and shall pour out all the blood at the bottom of the altar of the burnt offering, which is at the door of the tabernacle of the congregation." +ስቡንም ሁሉ ከእርሱ ወስዶ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል።,ወኵሎ ሥብሐ ያሴስል እምኔሁ ወይወድዮ ውስተ ምሥዋዕ ።,"And he shall take all his fat from him, and burn it upon the altar." +እንዲህም በወይፈኑ ያደርጋል፤ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት በታረደው ወይፈን እንዳደረገ እንዲሁ በዚህ ያደርጋል፤ ካህኑም ስለ እነርሱ ያስተሰርያል፥ እነርሱም ይቅር ይባላሉ።,ወይገብሮ ለውእቱ ላህም በከመ ይገብርዎ ለላህም ዘኀጢአት ከማሁ ያገብር ወያሰተሰሪ ሎሙ ካህን ወይትኀደግ ሎሙ ።,"And he shall do with the bullock as he did with the bullock for a sin offering, so shall he do with this: and the priest shall make an atonement for them, and it shall be forgiven them." +ወይፈኑንም ከሰፈሩ ወደ ውጭ ይወስደዋል፥ የፊተኛውንም ወይፈን እንዳቃጠለ ያቃጥለዋል፤ ይህ የማኅበሩ የኃጢአት መሥዋዕት ነው።,ወይወስድዎ ለውእቱ ላህም አፍአ እምትዕይንት ወያውዕይዎ ለውእቱ ላህም በከመ ያውዕዩ ቀዳሜ ላህም እስመ ኀጢአተ ትዕይንት ውእቱ ።,"And he shall carry forth the bullock without the camp, and burn him as he burned the first bullock: it is a sin offering for the congregation." +አንድ መኰንንም ኃጢአትን ሲሠሩ፥ ሳያውቅም እግዚአብሔር አምላኩ። አትሥራ ያለውን ትእዛዝ ሲተላለፍ፥ እንዲህም ሲበድል፥,ወእመሰ መኰንን አበሰ ወገብረ አሐተ እምኵሉ ትእዛዘ እግዚአብሔር አምላኮሙ ዘኢይከውን ለገቢር እንዘ ኢይፈቅድ ወነስሐ ፤,"When a ruler hath sinned, and done somewhat through ignorance against any of the commandments of the LORD his God concerning things which should not be done, and is guilty;" +የሠራው ኃጢአት ቢታወቅ፥ ነውር የሌለበትን ተባት ፍየል ለቍርባኑ ያቀርበዋል፤,ወተዐውቀቶ ኀጢአቱ እንተ አበሰ ባቲ ወያመጽእ ቍርባኖ ሐርጌ እምውስተ አጣሊ ንጹሐ ።,"Or if his sin, wherein he hath sinned, come to his knowledge; he shall bring his offering, a kid of the goats, a male without blemish:" +በፍየሉም ራስ ላይ እጁን ይጭናል፤ የሚቃጠልም መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ በእግዚአብሔር ፊት ያርደዋል፤ እርሱ የኃጢአት መሥዋዕት ነው።,ወይወዲ እዴሁ ውስተ ርእሱ ለውእቱ ሐርጌ ወይጠብሕዎ ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ዘይሠውዑ ቅድመ እግዚአብሔር እስመ ዘኀጢአት ውእቱ ።,"And he shall lay his hand upon the head of the goat, and kill it in the place where they kill the burnt offering before the LORD: it is a sin offering." +ካህኑም ከኃጢአት መሥዋዕት ደም በጣቱ ወስዶ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ቀንዶች ያደርገዋል፤ የተረፈውንም ደም ለሚቃጠል መሥዋዕት ከሚሆነው መሠዊያ በታች ያፈስሰዋል።,ወይወዲ ካህን እምውስተ ደም ዘበእንተ ኀጢአት በአጽባዕቱ ውስተ አቅርንተ ምሥዋዕ ዘቍርባን ወኵሎ ደሞ ይክዑ ውስተ ምንባረ ምሥዋዕ ዘቍርባን ።,"And the priest shall take of the blood of the sin offering with his finger, and put it upon the horns of the altar of burnt offering, and shall pour out his blood at the bottom of the altar of burnt offering." +ስቡንም ሁሉ እንደ ደኅንነት መሥዋዕት ስብ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል። ካህኑም ኃጢአቱን ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።,ወኵሎ ሥብሖ ይወዲ ውስተ ምሥዋዕ በከመ መሥዋዕተ ሥብሕ ዘመድኀኒት ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን ወይትኀደግ ሎቱ ኀጢአቱ ።,"And he shall burn all his fat upon the altar, as the fat of the sacrifice of peace offerings: and the priest shall make an atonement for him as concerning his sin, and it shall be forgiven him." +ከአገሩ ሕዝብም አንድ ሰው ኃጢአትን ሳያውቅ ቢሠራ፥ እግዚአብሔርም። አትሥራ ያለውን ትእዛዝ ቢተላለፍ፥ ቢበድልም፥,ወእመሰ አሐቲ ነፍስ አበሰት እንዘ ኢትፈቅድ እምሕዝብ ዘውስተ ምድር ወገብረት አሐተ እምትእዛዘ እግዚአብሔር ዘኢይከውን ለገቢር ወነስሐ ፤,"And if any one of the common people sin through ignorance, while he doeth somewhat against any of the commandments of the LORD concerning things which ought not to be done, and be guilty;" +ለእርሱም የሠራው ኃጢአት ቢታወቀው፥ ስለ ሠራው ኃጢአት ነውር የሌለባትን እንስት ፍየል ለቍርባኑ ያመጣል።,ወተዐውቀቶ ኀጢአቱ እንተ ገብረ ያመጽእ ጠሊተ እምውስተ አጣሊ አንስተ ንጽሕተ ያመጽእ በእንተ ኀጢአት ዘገብረ ።,"Or if his sin, which he hath sinned, come to his knowledge: then he shall bring his offering, a kid of the goats, a female without blemish, for his sin which he hath sinned." +እጁንም በኃጢአት መሥዋዕት ራስ ላይ ይጭናል፤ የሚቃጠልም መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ የኃጢአትን መስዋዕት ያርዳል።,ወይወዲ እዴሁ ላዕለ ርእሳ ዘአምጽአ በእንተ ኀጢአቱ ወይጠብሕዋ ለይእቲ ጠሊት በእንተ ኀጢአት ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ዘምሥዋዕ ።,"And he shall lay his hand upon the head of the sin offering, and slay the sin offering in the place of the burnt offering." +ካህኑም ከደምዋ በጣቱ ወስዶ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ቀንዶች ላይ ያደርገዋል፥ ደሙንም ሁሉ ከመሠዊያው በታች ያፈስሰዋል።,ወይነሥእ ካህን እምውስተ ደማ በአጽባዕቱ ወይወዲ ውስተ አቅርንት ዘምሥዋዕ ዘቍርባን ወኵሎ ደማ ይክዑ ውስተ መንበረ ምሥዋዕ ።,"And the priest shall take of the blood thereof with his finger, and put it upon the horns of the altar of burnt offering, and shall pour out all the blood thereof at the bottom of the altar." +ስቡም ሁሉ ከደኅንነት መሥዋዕት ላይ እንደሚወሰድ፥ ስብዋን ሁሉ ይወስዳል፤ ካህኑም ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ ካህኑም ስለ እርሱ ያስተሰርያል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።,ወይመትር ኵሎ ሥብሖ በከመ ይመትሩ ሥብሐ ዘበእንተ መድኀኒት ወይወድዮ ካህን ውስተ ምሥዋዕ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን ወይትኀደግ ሎቱ ።,"And he shall take away all the fat thereof, as the fat is taken away from off the sacrifice of peace offerings; and the priest shall burn it upon the altar for a sweet savour unto the LORD; and the priest shall make an atonement for him, and it shall be forgiven him." +ስለ ኃጢአትም መሥዋዕት የበግ ጠቦት ቢያቀርብ፥ ነውር የሌለባትን እንስት ያመጣል።,ወእመሰ በግዐ አምጽአ ቍርባኖ በእንተ ኀጢአቱ አንስተ ንጽሕተ ያመጽእ ።,"And if he bring a lamb for a sin offering, he shall bring it a female without blemish." +እጁንም በኃጢአት ���ሥዋዕት ራስ ላይ ይጭናል፥ የሚቃጠልም መሥዋዕት በሚታረድበት ስፍራ ለኃጢአት መሥዋዕት ያርዳታል።,ወይወዲ እዴሁ ላዕለ ርእሳ ዘበእንተ ኀጢአቱ ወይጠብሕዋ በእንተ ኀጢአቱ ውስተ መካን ኀበ ይጠብሑ ዘይሠውዑ ።,"And he shall lay his hand upon the head of the sin offering, and slay it for a sin offering in the place where they kill the burnt offering." +ካህኑም ከኃጢአት መሥዋዕት ደም በጣቱ ወስዶ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ቀንዶች ላይ ያደርገዋል፥ ደሙንም ሁሉ ከመሠዊያው በታች ያፈስሰዋል።,ወይነሥእ ካህን እምውስተ ደም ዘበእንተ ኀጢአት በአጽባዕቱ ወይወዲ ውስተ አቅርንተ ምሥዋዕ ዘቍርባን ወይክዑ ኵሎ ደሞ ኀበ ምንባረ ምሥዋዕ ።,"And the priest shall take of the blood of the sin offering with his finger, and put it upon the horns of the altar of burnt offering, and shall pour out all the blood thereof at the bottom of the altar:" +ስቡ ሁሉ ለደኅንነት መሥዋዕት ከታረደው ጠቦት ላይ እንደሚወሰድ ስብዋን ይወስዳል፤ ካህኑም ለእግዚአብሔር በእሳት በተቃጠለው ቍርባን ላይ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል። ካህኑም ስለ ሠራው ኃጢአት ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።,ወይመትር ኵሎ ሥብሖ በከመ ይመትሩ ሥብሐ በግዕ ዘመሥዋዕተ መድኀኒት ወይወድዮ ካህን ውስተ ምሥዋዕ ውስተ ቍርባኑ ለእግዚአብሔር ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን በእንተ ኀጢአቱ እንተ አበሰ ወይትኀደግ ሎቱ ።,"And he shall take away all the fat thereof, as the fat of the lamb is taken away from the sacrifice of the peace offerings; and the priest shall burn them upon the altar, according to the offerings made by fire unto the LORD: and the priest shall make an atonement for his sin that he hath committed, and it shall be forgiven him." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። የተቀደሰ ጉባኤ ብላችሁ የምታውጁአቸው በዓላቶቼ፥ የእግዚአብሔር በዓላት፥ እነዚህ ናቸው።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ በዓላቲሁ ለእግዚአብሔር ዘሰመይክሙ በቅዱስ አስማት ዝንቱ ውእቱ በዓላቲየ ።,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, Concerning the feasts of the LORD, which ye shall proclaim to be holy convocations, even these are my feasts." +ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፤ በሰባተኛው ቀን ግን የዕረፍት ሰንበት ነው፤ የተቀደሰ ጉባኤ ይሆንበታል፤ ምንም ሥራ አትሠሩም፤ በምትኖሩበት ሁሉ ለእግዚአብሔር ሰንበት ነው።,ሰዱሰ ዕለተ ትገብር ግብረከ ወበሳብዕት ዕለት ሰንበት ይእቲ ወዕረፍት ቅድስተ ተሰምየት ለእግዚአብሔር ኵሎ ግብረ ኢትግበሩ እስመ ሰንበቱ ለእግዚአብሔር ውእቱ በኵሉ በሐውርቲክሙ ።,"Six days shall work be done: but the seventh day is the sabbath of rest, an holy convocation; ye shall do no work therein: it is the sabbath of the LORD in all your dwellings." +እነዚህ የእግዚአብሔር በዓላት፥ በየዘመናቸው የምታውጁአቸው፥ የተቀደሰ ጉባኤ ናቸው።,ዝንቱ ውእቱ በዓላቲሁ ለእግዚአብሔር ዘሰመይክሙ በቅዱስ አስማት በውስተ መክፈልትክሙ ።,"These are the feasts of the LORD, even holy convocations, which ye shall proclaim in their seasons." +በመጀመሪያው ወር በአሥራ አራተኛው ቀን ሲመሽ የእግዚአብሔር ፋሲካ ነው።,በቀዳሚ ወርኅ አመ ዕለተ ዐሡሩ ወረቡዑ ለሠርቅ በማእከለ ሌሊት ፋሲካሁ ለእግዚአብሔር ።,In the fourteenth day of the first month at even is the LORD'S passover. +በዚህም ወር በአሥራ አምስተኛው ቀን ለእግዚአብሔር የቂጣ በዓል ነው፤ ሰባት ቀን ቂጣ እንጀራ ብሉ።,ወአመ ዕለተ ዐሡሩ ወኀሙሱ ለሠርቀ ዝንቱ ወርኅ በዓለ ናእት ዘእግዚአብሔር ሰቡዐ ዕለተ ናእተ ብልዑ ።,And on the fifteenth day of the same month is the feast of unleavened bread unto the LORD: seven days ye must eat unleavened bread. +በመጀመሪያው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ የተግባር ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።,ወቀዳሚት ዕለት ቅድስተ ትሰመይ ለክሙ ኵሎ ግብረ ዘቅኔ ��ትግበሩ ።,In the first day ye shall have an holy convocation: ye shall do no servile work therein. +ሰባት ቀንም ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን አቅርቡ፤ በሰባተኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ነው፤ የተግባር ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።,ወአብኡ መሣውዐ ለእግዚአብሔር ሰቡዐ ዕለተ ወበሳብዕት ዕለት ቅድስተ ትሰመይ ለክሙ ኵሎ ግብረ ዘትትቀነዩ ኢትግበሩ ።,But ye shall offer an offering made by fire unto the LORD seven days: in the seventh day is an holy convocation: ye shall do no servile work therein. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ወደምሰጣችሁ ምድር በገባችሁ ጊዜ፥ መከሩንም ባጨዳችሁ ጊዜ፥ የእናንተን መከር በኵራት ነዶ ወደ ካህኑ አምጡ፤,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ አመ ቦእክሙ ውስተ ምድር እንተ አነ እሁበክሙ ወዐፀድክሙ ማእረራ ወታበውኡ ክልስስተ እምቀዳሜ ማእረርክሙ ኀበ ካህን ።,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, When ye be come into the land which I give unto you, and shall reap the harvest thereof, then ye shall bring a sheaf of the firstfruits of your harvest unto the priest:" +እርሱም ነዶውን በእግዚአብሔር ፊት እንዲሠምርላችሁ ይወዝውዘው፤ በማግስቱ ከሰንበት በኋላ ካህኑ ይወዝውዘው።,ወያበውኦ ለውእቱ ክልስስት ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ይሰጠወክሙ ወበሳኒታ ለቀዳሚት ያበውኦ ካህን ።,"And he shall wave the sheaf before the LORD, to be accepted for you: on the morrow after the sabbath the priest shall wave it." +ነዶውንም በወዘወዛችሁበት ቀን ነውር የሌለበትን የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት ለሚቃጠል መሥዋዕት ወደ እግዚአብሔር አቅርቡ።,ወትገብሩ በዕለት እንተ አምጻእክሙ ውእተ ክልስስተ በግዐ ንጹሐ ዘአሐቲ ዓመቱ ለመሥዋዕት ለእግዚአብሔር ።,And ye shall offer that day when ye wave the sheaf an he lamb without blemish of the first year for a burnt offering unto the LORD. +የእህልም ቍርባን ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ የሆነ በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ለእሳት ቍርባን ይሁን፤ የመጠጡም ቍርባን የወይን ጠጅ የኢን መስፈሪያ አራተኛ እጅ ይሁን።,ወቍርባኑ ክልኤ ዓሥራት ዘስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ቍርባኑ ለእግዚአብሔር ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ወሞጻሕቱ ራብዕተ እዴሃ ለኢን ወይን ።,"And the meat offering thereof shall be two tenth deals of fine flour mingled with oil, an offering made by fire unto the LORD for a sweet savour: and the drink offering thereof shall be of wine, the fourth part of an hin." +እንጀራውንም፥ የተጠበሰውንም እሸት፥ ለምለሙንም እሸት የአምላካችሁን ቍርባን እስከምታቀርቡበት እስከዚህ ቀን ድረስ አትብሉ። ይህ በምትቀመጡበት አገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ነው።,ወይእተ ዕለተ እንተ ባቲ ታበውኡ ቍርባኖ ለአምላክክሙ ኢትብልዑ ኅብስተ ኀዲሰ ወኢቅልወ ኢትብልዑ እስከ ታበውኡ ቍርባኖ ለአምላክክሙ በይእቲ ዕለት ወሕገ ይኩንክሙ ዘለዓለም በመዋዕሊክሙ በኵሉ በሐውርቲክሙ ።,"And ye shall eat neither bread, nor parched corn, nor green ears, until the selfsame day that ye have brought an offering unto your God: it shall be a statute for ever throughout your generations in all your dwellings." +የወዘወዛችሁትን ነዶ ከምታመጡበት ቀን በኋላ ከሰንበት ማግስት ፍጹም ሰባት ጊዜ ሰባት ቀን ቍጠሩ፤,ወትኌልቁ እምሳኒተ ሰንበት እምይእቲ ዕለት እንተ ባቲ አባእክሙ ውእተ ክልስስተ ዘይሠርዑ ሰቡዐ ሰንበተ ትኌልቁ ፍጹመ ፤,"And ye shall count unto you from the morrow after the sabbath, from the day that ye brought the sheaf of the wave offering; seven sabbaths shall be complete:" +እስከ ሰባተኛ ሰንበት ማግስት ድረስ አምሳ ቀን ቍጠሩ፤ አዲሱንም የእህል ቍርባን ወደ እግዚአብሔር አቅርቡ።,እስከ ሳኒታ ለደኃሪት ሰንበት ትኌልቁ ፶ዕለተ ወታበውኡ መሥዋዕተ ሐዲሰ ለእግዚአብሔር ዘእምውስተ ምድርክሙ ።,Even unto the morrow after the seventh sabbath shall ye number fifty days; and ye shall offer a new meat offering unto the LORD. +ከየማደሪያችሁ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ ከሆነ መልካም ዱቄት የተሠራ ሁለት የመወዝወዝ እንጀራ ታመጣላችሁ፤ ለእግዚአብሔር ለበኵራት ቍርባን እንዲሆን በእርሾ ይጋገራል።,ታበውኡ ኅብስተ ዘይሠርዑ ክልኤ ኅብስተ ዘዘ ክልኤቱ ዓሥራተ ስንዳሌ ይኩን አሐቲ ኅብስቱ ወአብሒአክሙ ታበስልዎ እምቀዳሜ እክልክሙ ለእግዚአብሔር ።,Ye shall bring out of your habitations two wave loaves of two tenth deals: they shall be of fine flour; they shall be baken with leaven; they are the firstfruits unto the LORD. +ከእንጀራውም ጋር ነውር የሌለባቸውን የአንድ ዓመት ሰባት ጠቦቶች፥ አንድ ወይፈንም፥ ሁለትም አውራ በጎች ታቀርባላችሁ፤ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ይሁኑ፤ ከእህልም ቍርባን፥ ከመጠጡም ቍርባን ጋር ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የእሳት ቍርባን ይሁኑ።,ወታበውኡ ምስለ ውእቱ ኅብስት ሰብዐተ አባግዐ ዘዘዓመት ወአሐደ ላህመ እምውስተ መራዕይ ወሐራጊተ ክልኤተ ንጹሓነ ወይኩን ቍርባኖሙ ለእግዚአብሔር ወመሥዋዕቶሙኒ ወሞጻሕቶሙኒ መሥዋዕተ መዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And ye shall offer with the bread seven lambs without blemish of the first year, and one young bullock, and two rams: they shall be for a burnt offering unto the LORD, with their meat offering, and their drink offerings, even an offering made by fire, of sweet savour unto the LORD." +አንድም አውራ ፍየል ለኃጢአት መሥዋዕት፥ ሁለትም የአንድ ዓመት ተባት ጠቦቶች ለደኅንነት መሥዋዕት አቅርቡ።,ወግበሩ አሐደ ሐርጌ እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ወ፪አባግዐ ዘዘዓመት ለመሥዋዕተ መድኀኒት ምስለ ውእቱ ኅብስት ዘቀዳሚ እክል ።,"Then ye shall sacrifice one kid of the goats for a sin offering, and two lambs of the first year for a sacrifice of peace offerings." +ካህኑም ከበኵራቱ እንጀራ ከሁለቱም ጠቦቶች ጋር በእግዚአብሔር ፊት ለመወዝወዝ ቍርባን ይወዘውዛቸዋል፤ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ፈንታ ነው፤ ለካህኑ ይሁን።,ወያበውኦ ካህን ምስለ ውእቱ ኅብስት ዘቀዳሚ እክል ወይሠርዖ ቅድመ እግዚአብሔር ምስለ እልክቱ ክልኤቱ አባግዕ ቅዱስ ዘእግዚአብሔር ውእቱ ወለካህን ለዘ አብአ ሎቱ ይከውን ።,"And the priest shall wave them with the bread of the firstfruits for a wave offering before the LORD, with the two lambs: they shall be holy to the LORD for the priest." +በዚያም ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሆንላችሁ ዘንድ ታውጃላችሁ፤ የተግባር ሥራ ሁሉ አታድርጉበት፤ በምትቀመጡበት አገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ነው።,ወስምይዋ ለዛቲ ዕለት ቅድስተ ትሰመይ ለክሙ ኵሎ ግብረ ዘትትቀነዩ ኢትግበሩ ባቲ ሕገ ዘለዓለም ይኩንክሙ በመዋዕሊክሙ በኵሉ ኀበ ሀሎክሙ ።,"And ye shall proclaim on the selfsame day, that it may be an holy convocation unto you: ye shall do no servile work therein: it shall be a statute for ever in all your dwellings throughout your generations." +የምድራችሁንም መከር በሰበሰባችሁ ጊዜ የእርሻችሁን ድንበር ፈጽማችሁ አትጨዱ፥ የመከሩንም ቃርሚያ አትልቀሙ፤ ለድሆችና ለእንግዶች ተዉት፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ወአመ ተዐፅዱ ማእረረ ምድርክሙ ኢትጠናቀቁ ዐፂደ ዘተርፈ ውስተ ገራህትክሙ እንዘ ተዐፅዱ ኢትእርዩ ለነዳይ ወለግዩር ኅድግዎ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"And when ye reap the harvest of your land, thou shalt not make clean riddance of the corners of thy field when thou reapest, neither shalt thou gather any gleaning of thy harvest: thou shalt leave them unto the poor, and to the stranger: I am the LORD your God." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ዕረፍት፥ በመለከት ድምፅ መታሰቢያ፥ የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ በሳብዕ ወርኅ አመ ርእሰ ሠርቀ ወርኅ ዕረፍተ ይኩንክሙ ተዝካረ ዘመጥቅዕ ቅድስት ስማ ለእግዚአብሔር ።,"Speak unto the children of Israel, saying, In the seventh month, in the first day of the month, shall ye have a sabbath, a memorial of blowing of trumpets, an holy convocation." +የተግባር ሥራ ሁሉ አታድርጉበት፥ ለእግዚአብሔርም የእሳት ቍርባንን አቅርቡ።,ኵሎ ግብረ ዘትትቀነዩ ኢትግበሩ ወአብኡ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ።,Ye shall do no servile work therein: but ye shall offer an offering made by fire unto the LORD. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +በዚህ በሰባተኛው ወር አሥረኛው ቀን የማስተስረያ ቀን ነው፤ የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ ሰውነታችሁን አስጨንቋት፥ ለእግዚአብሔርም የእሳት ቍርባንን አቅርቡ።,ወአመ ዐሡሩ ለሳብዕ ወርኅ ዕለተ አስተስርዮ ይእቲ ወቅድስተ ትሰመይ ለክሙ ወአኅምምዋ ለነፍስክሙ ወአብኡ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ።,"Also on the tenth day of this seventh month there shall be a day of atonement: it shall be an holy convocation unto you; and ye shall afflict your souls, and offer an offering made by fire unto the LORD." +በአምላካችሁም በእግዚአብሔር ፊት ማስተስረያ ይሆንላችሁ ዘንድ የማስተስረያ ቀን ነውና በዚያ ቀን ሥራ ሁሉ አትሥሩ።,ኵሎ ግብረ ዘትትቀነዩ ኢትግበሩ በይእቲ ዕለት እስመ ዕለተ አስተስርዮትክሙ ይእቲ እንተ ባቲ ያስተሰርዩ በእንቲአክሙ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"And ye shall do no work in that same day: for it is a day of atonement, to make an atonement for you before the LORD your God." +በዚያም ቀን የማይዋረድ ሰው ሁሉ ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።,ወኵሉ ነፍስ እንተ ኢታሐምም ርእሳ በይእቲ ዕለት ለትሠሮ እምነ ሕዝባ ።,"For whatsoever soul it be that shall not be afflicted in that same day, he shall be cut off from among his people." +በዚያም ቀን ሥራ የሚሠራውን ሰው ሁሉ ከሕዝቡ መካከል አጠፋዋለሁ።,ወኵሉ ነፍስ እንተ ትገብር ግብረ በይእቲ ዕለት ለትደምሰስ እምውስተ ሕዝባ ይእቲ ነፍስ ።,"And whatsoever soul it be that doeth any work in that same day, the same soul will I destroy from among his people." +ሥራ ሁሉ አታድርጉበት፤ በምትቀመጡበት አገር ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ነው።,ኵሎ ግብረ ኢትግበሩ ባቲ ሕገ ዘለዓለም ይኩንክሙ በመዋዕሊክሙ በኵሉ ኀበ ሀለውክሙ ።,Ye shall do no manner of work: it shall be a statute for ever throughout your generations in all your dwellings. +የዕረፍት ሰንበት ይሁንላችሁ፥ ሰውነታችሁንም አዋርዱ፤ በወሩ በዘጠነኛው ቀን በማታ ጊዜ፥ ከማታ ጀምራችሁ እስከ ማታ ድረስ፥ ሰንበታችሁን አድርጉ።,ሰንበተ ሰንበት ይእቲ ለክሙ አሕምምዋ ለነፍስክሙ እምነ ተሱዑ ለወርኅ እምሰርክ እስከ ሰርከ ዐሡሩ ለወርኅ አሰንበቱ ሰናብቲክሙ ።,"It shall be unto you a sabbath of rest, and ye shall afflict your souls: in the ninth day of the month at even, from even unto even, shall ye celebrate your sabbath." +እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። በዚህ በሰባተኛው ወር ከአሥራ አምስተኛው ቀን ጀምሮ ሰባት ቀን ለእግዚአብሔር የዳስ በዓል ይሆናል።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ አመ ዐሡሩ ወኀሙሱ ለውእቱ ወርኅ በዓለ መጸለት ሰቡዐ ዕለተ ለእግዚአብሔር ።,"Speak unto the children of Israel, saying, The fifteenth day of this seventh month shall be the feast of tabernacles for seven days unto the LORD." +በመጀመሪያው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁን፤ የተግባር ሥራ ሁሉ አታድርጉበት።,ወዕለት ቀዳሚት ትሰመይ ቅድስተ ኵሎ ግብረ ዘትትቀነዩ ኢትግበሩ ።,On the first day shall be an holy convocation: ye shall do no servile work therein. +ሰባት ቀን ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባንን አቅርቡ፤ በስምንተኛውም ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፥ ለእግዚአብሔርም የሚቃጠ��ውን ቍርባን አቅርቡ፤ ዋና ጉባኤ ነው፤ የተግባር ሥራ ሁሉ አታድርጉበት።,ሰቡዐ ዕለተ ታበውኡ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ወሳምንትኒ ዕለት ቅድስተ ትሰመይ ለክሙ ወአብኡ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር እስመ ዘፀአት ውእቱ ኵሎ ግብረ ዘትትቀነዩ ኢትግበሩ ።,Seven days ye shall offer an offering made by fire unto the LORD: on the eighth day shall be an holy convocation unto you; and ye shall offer an offering made by fire unto the LORD: it is a solemn assembly; and ye shall do no servile work therein. +የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ የእህሉንም ቍርባን፥ መሥዋዕቱንም፥ የመጠጡንም ቍርባን፥ በየቀኑ የእሳት ቍርባን ወደ እግዚአብሔር ታቀርቡባቸው ዘንድ የተቀደሱ ጉባኤዎች እንዲሆኑ የምታውጁአቸው የእግዚአብሔር በዓላት እነዚህ ናቸው።,ዝንቱ ውእቱ በዓላቲሁ ለእግዚአብሔር ዘሰመይክምዎ በአስማት ቅዱስ በዘ ቦቱ ያመጽኡ መባአ ለእግዚአብሔር ወቍርባነ ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻኅተኒ ዘኵሉ አሚር ።,"These are the feasts of the LORD, which ye shall proclaim to be holy convocations, to offer an offering made by fire unto the LORD, a burnt offering, and a meat offering, a sacrifice, and drink offerings, every thing upon his day:" +እነዚህም ከእግዚአብሔር ሰንበታት ሌላ፥ ለእግዚአብሔርም ከምትሰጡት ከስጦታችሁ ሌላ፥ ከስእለታችሁም ሁሉ ሌላ፥ በፈቃዳችሁም ከምታቀርቡአቸው ሁሉ ሌላ ናቸው።,ዘእንበለ ሰናብቲሁ ለእግዚአብሔር ወዘእንበለ ዘመባእክሙ ወዘእንበለ ዘኵሉ ብፅዓቲክሙ ወዘእንበለ ዘፈቃድክሙ ዘታበውኡ ለእግዚአብሔር ።,"Beside the sabbaths of the LORD, and beside your gifts, and beside all your vows, and beside all your freewill offerings, which ye give unto the LORD." +ከሰባተኛውም ወር በአሥራ አምስተኛው ቀን የምድሩን ፍሬ ካከማቻችሁ በኋላ፥ የእግዚአብሔርን በዓል ሰባት ቀን ጠብቁ፤ በመጀመሪያው ቀን ዕረፍት ይሁን፥ በስምንተኛውም ቀን ዕረፍት ይሁን።,ወአመ ዕለተ ዐሡሩ ወኀሙሱ ለውእቱ ሳብዕ ወርኅ አመ ፈጸምክሙ አስተጋብኦ እክለ ምድርክሙ ትገብሩ በዓለ ለእግዚአብሔር ሰቡዐ ዕለተ ወዕለት ቀዳሚት ዕረፍት ይእቲ ወዕለትኒ ሳምንት ዕረፍት ይእቲ ።,"Also in the fifteenth day of the seventh month, when ye have gathered in the fruit of the land, ye shall keep a feast unto the LORD seven days: on the first day shall be a sabbath, and on the eighth day shall be a sabbath." +በመጀመሪያው ቀን የመልካም ዛፍ ፍሬ፥ የሰሌን ቅርንጫፍ፥ የለመለመውን ዛፍ ቅርንጫፍ፥ የወንዝም አኻያ ዛፍ ውሰዱ፤ በአምላካችሁም በእግዚአብሔር ፊት ሰባት ቀን ደስ ይበላችሁ።,ወትነሥኡ ለክሙ አመ ዕለተ ቀዳሚት እምውስተ ፍሬ ዕፅ ዘሠናይ ወጸበርተ ዘበቀልት ወተመርት ወእምዕፅ ቈጽለ አዕጹቁ ወዘኵሓኒ ወእምነ ፈለግኒ አዕፁቀ ዘንጹሕ ወትትፌሥሑ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ሰቡዐ ዕለተ በበ ዓመት ።,"And ye shall take you on the first day the boughs of goodly trees, branches of palm trees, and the boughs of thick trees, and willows of the brook; and ye shall rejoice before the LORD your God seven days." +ይህንንም በዓል በየዓመቱ ሰባት ቀን ለእግዚአብሔር አድርጉ፤ ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ነው፤ በሰባተኛው ወር ትጠብቁታላችሁ።,ሕገ ዘለዓለም ይኩንክሙ በመዋዕሊክሙ ከመ ትግበሩ በዓለ በሳብዕ ወርኅ ።,And ye shall keep it a feast unto the LORD seven days in the year. It shall be a statute for ever in your generations: ye shall celebrate it in the seventh month. +ሰባት ቀን በዳሶች ውስጥ ትቀመጣላችሁ፤ ከግብፅ ምድር ባወጣኋቸው ጊዜ የእስራኤልን ልጆች በዳስ ውስጥ እንዳስቀመጥኋቸው የልጅ ልጆቻችሁ ያውቁ ዘንድ፥ በእስራኤል ያሉት የአገር ልጆች ሁሉ በዳስ ውስጥ ይቀመጡ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ወትነብሩ ውስተ መጸለት ሰቡዐ ዕለተ ኵሉ ዘእምነ ፍጥረቱ ውስተ እስራኤል ይንበር ውስተ መጸለት ፤,Ye shall dwell in booths seven days; all that are Israelites born shall dwell in booths: +ሙሴም የእግዚአብሔርን በዓላት ለእስራኤል ልጆች ተናገረ።,ከመ ይ��አይ ትውልድክሙ ከመ በደባትር አንበርክዎሙ ለእስራኤል አመ አውፃእክዎሙ እምድረ ግብጽ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"That your generations may know that I made the children of Israel to dwell in booths, when I brought them out of the land of Egypt: I am the LORD your God." +እግዚአብሔርም ከመገናኛው ድንኳን ውስጥ ሙሴን ጠርቶ እንዲህ ሲል ተናገረው።,ወጸውዖ እግዚአብሔር ለሙሴ ወተናገሮ እምውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወይቤሎ ፤,"And the LORD called unto Moses, and spake unto him out of the tabernacle of the congregation, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራችው። ከእናንተ ማናቸውም ሰው ለእግዚአብሔር መባ ሲያቀርብ መባችሁን ከእንስሳ ወገን ከላሞች ወይም ከበጎች ታቀርባላችሁ።,በሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወአይድዖሙ እመቦ ዘአብአ ብእሲ መባአ እምኔክሙ ለእግዚአብሔር እምእንስሳ ወእምነ ላህም ወእምነ አባግዕ ታበውኡ መባአክሙ ።,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, If any man of you bring an offering unto the LORD, ye shall bring your offering of the cattle, even of the herd, and of the flock." +መባውም የሚቃጠል መሥዋዕት ከላሞች መንጋ ቢሆን፥ ነውር የሌለበትን ተባቱን ያቀርባል፤ በእግዚአብሔር ፊት እንዲሠምር በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ፊት ያቀርበዋል።,ለእመ ለሠዊዕ መባኡ እምውስተ ላህም ተባዕተ ንጹሐ ያመጽኦ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ያበውኦ ስጥወ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"If his offering be a burnt sacrifice of the herd, let him offer a male without blemish: he shall offer it of his own voluntary will at the door of the tabernacle of the congregation before the LORD." +እጁንም በሚቃጠለው መሥዋዕት ራስ ላይ ይጭናል፤ ያስተሰርይለትም ዘንድ የሠመረ ይሆንለታል።,ወያነብር እዴሁ ላዕለ ርእሱ ለዝክቱ ዘአምጽአ ለሠዊዕ ከመ ይሰጠዎ ወይሰሪ ሎቱ በእንቲአሁ ።,And he shall put his hand upon the head of the burnt offering; and it shall be accepted for him to make atonement for him. +በሬውንም በእግዚአብሔር ፊት ያርደዋል፤ የአሮንም ልጆች ካህናቱ ደሙን ያቀርባሉ፤ ደሙንም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ፊት ባለው በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ይረጩታል።,ወይጠብሕዎ ለውእቱ ላህም ቅድመ እግዚአብሔር ወያመጽኡ ደቂቀ አሮን ደሞ ለሊሆሙ ካህናት ወይክዕውዎ ለደሙ ላዕለ ምሥዋዕ ዐውዶ ዘኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And he shall kill the bullock before the LORD: and the priests, Aaron's sons, shall bring the blood, and sprinkle the blood round about upon the altar that is by the door of the tabernacle of the congregation." +የሚቃጠለውንም መሥዋዕት ይገፍፈዋል፥ በየብልቱም ይቈርጠዋል።,ወይወቅዕዎ ወይፈልጡ መለያልዮ ዘዘ ዚአሁ ።,"And he shall flay the burnt offering, and cut it into his pieces." +የካህኑም የአሮን ልጆች በመሠዊያው ላይ እሳት ያነድዳሉ፥ በእሳቱም ላይ እንጨት ይደረድራሉ፤,ወይወድዩ እሳተ ደቂቀ አሮን ካህናት ላዕለ ምሥዋዕ ወይዌጥሑ ዕፀወ ላዕለ እሳት ።,"And the sons of Aaron the priest shall put fire upon the altar, and lay the wood in order upon the fire:" +የአሮንም ልጆች ካህናቱ የተቈረቱትን ብልቶች ራሱንም ስቡንም በመሠዊያው ላይ በእሳቱ ላይ ባለው በእንጨቱ ላይ ይረበርቡታል፤,ወይዌጥሑ ደቂቀ አሮን ካህናት ዝክተ ዘገመዱ ወርእሰኒ ወሥብሐኒ ላዕለ ዕፀው ወላዕለ እሳት ዘውስተ ምሥዋዕ ።,"And the priests, Aaron's sons, shall lay the parts, the head, and the fat, in order upon the wood that is on the fire which is upon the altar:" +የሆድ ዕቃውንና እግሮቹን ግን በውኃ ያጥባል፤ ካህኑም ሁሉን የሚቃጠል መሥዋዕት የእሳት ቍርባን አድርጎ በእግዚአብሔር ዘንድ ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል።,ወንዋየ ውስጡ ወእገሪሁ የኀፅቡ በማይ ወደወድዮ ካህን ኵሎ ውስተ ምሥዋዕ ፤ መሥዋዕት ውእቱ ዘቍርባን ወመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"But his inwards and his legs shall he wash in water: and the priest shall burn all on the altar, to be a burnt sacrifice, an offering made by fire, of a sweet savour unto the LORD." +ቍርባኑም የሚቃጠ�� መሥዋዕት ከበጎች ወይም ከፍየሎች ቢሆን፥ ነውር የሌለበትን ተባቱን ያቀርበዋል።,ወእመሰ እምነ አባግዕ ውእቱ መባኡ ለእግዚአብሔር እመኒ በግዕ ወእመኒ መሐስእ ለሠዊዕ ተባዕተ ንጹሐ ያመጽኦ ።,"And if his offering be of the flocks, namely, of the sheep, or of the goats, for a burnt sacrifice; he shall bring it a male without blemish." +በመሠዊያውም አጠገብ በሰሜን ወገን በእግዚአብሔር ፊት ያርደዋል፤ የአሮንም ልጆች ካህናቱ ደሙን በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ይረጩታል።,ወይጠብሕዎ በገቦ ምሥዋዕ ዘመንገለ መስዕ ቅድመ እግዚአብሔር ወይክዕዉ ደሞ ደቂቀ አሮን ካህናት ላዕለ ምሥዋዕ ውስተ ዐውዱ ።,"And he shall kill it on the side of the altar northward before the LORD: and the priests, Aaron's sons, shall sprinkle his blood round about upon the altar." +በየብልቱም ራሱንም ስቡንም ይቈርጠዋል፤ ካህኑም በመሠዊያው ላይ በእሳቱ ላይ ባለው በእንጨቱ ላይ ይረበርበዋል፤,ወይሜትርዎ በበ መለያልዩ ወርእሶኒ ወሥብሖኒ ወይዌጥሕዎ ካህናት ላዕለ ዕፀው ዘዲበ እሳት ዘውስተ ምሥዋዕ ።,"And he shall cut it into his pieces, with his head and his fat: and the priest shall lay them in order on the wood that is on the fire which is upon the altar:" +የሆድ ዕቃውንና እግሮቹን ግን በውኃ ያጥባል። ካህኑም ሁሉን አቅርቦ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ የሚቃጠል መሥዋዕት የእሳት ቍርባን በእግዚአብሔር ዘንድ ጣፋጭ ሽታ ነው።,ወንዋየ ውስጡሰ ወእገሪሁ የኀፅቡ በማይ ወያመጽኦ ካህን ኵሎ ወያነብሮ ውስተ ምሥዋዕ ፤ ቍርባን ዘምሥዋዕ ውእቱ ወመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"But he shall wash the inwards and the legs with water: and the priest shall bring it all, and burn it upon the altar: it is a burnt sacrifice, an offering made by fire, of a sweet savour unto the LORD." +ለእግዚአብሔርም የሚቀርበው ቍርባን የሚቃጠል መሥዋዕት ከወፎች ቢሆን፥ ቍርባኑን ከዋኖስ ወይም ከርግብ ያቀርባል።,ወእመሰ እምውስተ አዕዋፍ ያበውእ መሥዋዕቶ ቍርባነ ለእግዚአብሔር ወያመጽእ እመ አኮ እምውስተ ማዕነቅ ወእመአኮ እምውስተ ርግብ ቍርባኖ ።,"And if the burnt sacrifice for his offering to the LORD be of fowls, then he shall bring his offering of turtledoves, or of young pigeons." +ካህኑም ወደ መሠዊያው ያቀርበዋል፥ ራሱንም ይቈለምመዋል፥ በመሠዊያውም ላይ ያቃጥለዋል። ደሙም በመሠዊያው አጠገብ ይንጠፈጠፋል፤,ወያመጽኦ ካህን ኀበ ምሥዋዕ ወይመትር ክሳዶ ወያነብሮ ላዕለ ምሥዋዕ ወያነጽፎ ደሞ ኀበ ምንባረ ምሥዋዕ ።,"And the priest shall bring it unto the altar, and wring off his head, and burn it on the altar; and the blood thereof shall be wrung out at the side of the altar:" +የሆድ ዕቃውንም ከላባዎች ጋር ለይቶ በመሠዊያው አጠገብ በምሥራቅ ወገን በአመዱ ስፍራ ይጥለዋል፤,ወያሴስል ንዋየ ውስጡ ምስለ ጸጕሩ ወያወጽኦ መንገለ ጽባሒሁ ኀበ መንበረ ሐመዱ ።,"And he shall pluck away his crop with his feathers, and cast it beside the altar on the east part, by the place of the ashes:" +በክንፎቹም ይቀድደዋል፥ ነገር ግን አይከፍለውም። ካህኑም በመሠዊያው ላይ በእሳቱ ላይ ባለው በእንጨቱ ላይ ያቃጥለዋል፤ የሚቃጠል መሥዋዕት የእሳት ቍርባን በእግዚአብሔር ዘንድ ጣፋጭ ሽታ ነው።,ወይሴብሮ እምኀበ ክነፊሁ ወኢይሜትሮ ወያነብሮ ካህን ላዕለ ምሥዋዕ ዲበ ዕፀው ዘላዕለ እሳት ቍርባን ዘምሥዋዕ ውእቱ ወመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And he shall cleave it with the wings thereof, but shall not divide it asunder: and the priest shall burn it upon the altar, upon the wood that is upon the fire: it is a burnt sacrifice, an offering made by fire, of a sweet savour unto the LORD." +እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ማናቸውም ሰው ሰውን ለእግዚአብሔር ሊሰጥ ቢሳል አንተ እንደምትገምተው መጠን ስለ ሰው ዋጋውን ይስጥ።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ብእሲ እመቦ ዘበ��አ ብፅአተ ህየንተ ቤዛ ነፍሱ ለእግዚአብሔር ፤,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, When a man shall make a singular vow, the persons shall be for the LORD by thy estimation." +ለወንድ ከሃያ ዓመት ጀምሮ እስከ ስድሳ ዓመት ድረስ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ግምቱ አምሳ የብር ሰቅል ይሁን።,ወይኩን ሤጡ ለትባዕት ዘእም፳ዓም እስከ ፷ዓም ይከውን ሤጡ ኀምሳ ዲድረክመ ብሩር በመዳልው ዘቅዱስ ።,"And thy estimation shall be of the male from twenty years old even unto sixty years old, even thy estimation shall be fifty shekels of silver, after the shekel of the sanctuary." +ሴትም ብትሆን ግምትዋ ሠላሳ ሰቅል ይሁን።,ወለአንስትሰ ይከውን ሤጣ ሠላሳ ዲድረክመ ።,"And if it be a female, then thy estimation shall be thirty shekels." +ከአምስት ዓመትም ጀምሮ እስከ ሀያ ዓመት ድረስ ግምቱ ለወንድ ሀያ ሰቅል፥ ለሴትም አሥር ሰቅል ይሁን።,ወእመሰ ዘእምኃምስቱ ዓም እስከ ዕሥራ ዓም ይከውን ሤጡ ለተባዕት ፳ዲድረክመ ወለአንስትሰ ፲ዲድረክመ ።,"And if it be from five years old even unto twenty years old, then thy estimation shall be of the male twenty shekels, and for the female ten shekels." +ከአንድ ወርም እስከ አምስት ዓመት ድረስ ለወንድ ግምቱ አምስት የብር ሰቅል፥ ለሴትም ግምትዋ ሦስት የብር ሰቅል ይሁን።,ወእመሰ ዘእምአሐዱ ወርኅ እስከ ኀምስቱ ዓም ይከውን ሤጡ ለተባዕት ኀምስቱ ዲድረክመ ብሩር ወለአንስትሰ ሠላስ ዲድረክመ ብሩር ።,"And if it be from a month old even unto five years old, then thy estimation shall be of the male five shekels of silver, and for the female thy estimation shall be three shekels of silver." +ከስድሳ ዓመትም ጀምሮ ከዚያም በላይ ወንድ ቢሆን ግምቱ አሥራ አምስት ሰቅል፥ ለሴትም አሥር ሰቅል ይሁን።,ወእመሰ ዘእም፷ዓም ወላዕሉ ለእመ ተባዕት ይከውን ሤጡ ፲ወ፭ዲድረክመ ብሩር ወለአንስትሰ ፲ዲድረክመ ።,"And if it be from sixty years old and above; if it be a male, then thy estimation shall be fifteen shekels, and for the female ten shekels." +ለግምቱም የሚከፍለውን ቢያጣ ግን በካህኑ ፊት ይቁም፥ ካህኑም የተሳለውን ሰው ይገምተው፤ ካህኑም የተሳለው ሰው እንደሚችል መጠን ይገምተው።,ወእመሰ ኅጡእ ውእቱ ለአምጣነ ሤጡ ይቀውም ቅድመ ካህን ወይበፅዖ ሤጦ ካህን በአምጣነ ቦቱ ውስተ እዴሁ በዘ ይክል ውእቱ ዘበፅዐ ከማሁ ይበፅዖ ካህን ሤጦ ።,"But if he be poorer than thy estimation, then he shall present himself before the priest, and the priest shall value him; according to his ability that vowed shall the priest value him." +ለእግዚአብሔርም መሥዋዕት አድርጎ የሚያቀርበው እንስሳ ቢሆን፥ ሰው ከእነዚህ ለእግዚአብሔር የሚሰጠው ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።,ወእመሰ እምውስተ እንስሳ እምውስተ ዘይከውን ለአብኦ ቍርባን ለእግዚአብሔር እምኔሁ ለእግዚአብሔር ዘአምጽአ እምውስተ ቅዱስ ፤,"And if it be a beast, whereof men bring an offering unto the LORD, all that any man giveth of such unto the LORD shall be holy." +መልካሙን በክፉ፥ ክፉውንም በመልካም አይለውጥ፤ እንስሳንም በእንስሳ ቢለውጥ እርሱና ልዋጩ የተቀደሱ ይሆናሉ።,ወኢይዌልጦ ሠናየ በእኩይ ወኢእኩየ በሠናይ ወእመሰ ወልጦ ወለጦ እንስሳ በዘዘውጉ ይከውኖ ወተውላጡኒ ቅዱስ ውእቱ ።,"He shall not alter it, nor change it, a good for a bad, or a bad for a good: and if he shall at all change beast for beast, then it and the exchange thereof shall be holy." +እንስሳው ለእግዚአብሔር መሥዋዕት መሆን የማይገባው ርኩስ ቢሆን፥ እንስሳውን በካህኑ ፊት ያኑረው።,ወእመሰ እምኵሉ እንስሳ ርኩስ ዘኢያበውኡ እምኔሁ ቍርባነ ለእግዚአብሔር ታቀውሞ ለውእቱ እንስሳ ቅድመ ካህን ፤,"And if it be any unclean beast, of which they do not offer a sacrifice unto the LORD, then he shall present the beast before the priest:" +መልካምም ቢሆን ክፉም ቢሆን ካህኑ ይገምተው፤ ካህኑም እነሚገምተው መጠን እንዲሁ ይሁን።,ወይበፅዖ ሤጦ ካህን ማእከለ ሠናዩኒ ወማእከለ እኩዩኒ ወበከመ በፅዖ ካህን ከማሁ ይከውን ።,"And the priest shall value it, whether it be good or bad: as thou valuest it, who art the priest, so shall it be." +ይቤዠውም ዘንድ ቢወድድ ከግምቱ በላይ አምስተኛ ይጨምር።,ወእመሰ ቤዝዎ ቤዘዎ ይዌስክ ኃምስተ እዴሁ ላዕለ ሤጡ ።,"But if he will at all redeem it, then he shall add a fifth part thereof unto thy estimation." +ሰውም ለእግዚአብሔር ቅዱስ ይሆን ዘንድ ቤቱን ቢቀድስ፥ ካህኑ መልካም ወይም ክፉ እንደ ሆነ ይገምተዋል፤ ካህኑም እንደሚገምተው መጠን እንዲሁ ይቆማል።,ወእመሰ በፅዐ ብእዚ ቤቶ ለእግዚአብሔር ወቀደሳ ወይበፅዓ ሤጣ ካህን ማእከለ ሠናይት ወማእከለ እኪት ወበአምጣነ በፅዓ ሤጣ ካህን ከማሁ ትከውን ።,"And when a man shall sanctify his house to be holy unto the LORD, then the priest shall estimate it, whether it be good or bad: as the priest shall estimate it, so shall it stand." +የቀደሰውም ሰው ቤቱን ይቤዠው ዘንድ ቢወድድ ከግምቱ ገንዘብ በላይ አምስተኛ ይጨምር፤ ቤቱም ለእርሱ ይሆናል።,ወእመሰ ውእቱ ዘበፅዓ ቤዘዋ ለቤቱ ይዌስክ ላዕለ ወርቀ ሤጣ ኃምስተ እዴሃ ወትገብእ ሎቱ ።,"And if he that sanctified it will redeem his house, then he shall add the fifth part of the money of thy estimation unto it, and it shall be his." +ሰውም ከርስቱ እርሻ ለእግዚአብሔር ቢቀድስ፥ እንደ መዘራቱ መጠን ይገመት፤ አንድ የቆሮስ መስፈሪያ ገብስ የሚዘራበት እርሻ አምሳ የብር ሰቅል ይገመታል።,ወእመሰ እምገራውሂሁ ዘዚአሁ በፅዐ ብእሲ ለእግዚአብሔር ወይሬስዩ ሤጦ በአምጣነ እትወተ እክሉ በመስፈርተ ቆሩ ዘሰገም ኀምሳ ብሩር ።,"And if a man shall sanctify unto the LORD some part of a field of his possession, then thy estimation shall be according to the seed thereof: an homer of barley seed shall be valued at fifty shekels of silver." +እርሻውንም ከኢዮቤልዩ ዓመት ጀምሮ ቢቀድስ፥ እንደ ግምቱ መጠን ይቆማል።,ወእመሰ እምነ ዓመተ ኅድገት በፅዐ ለገራህቱ ውእቱ ከመ ሐሳበ ሤጡሰ ።,"If he sanctify his field from the year of jubile, according to thy estimation it shall stand." +እርሻውንም ከኢዮቤልዩ ዓመት በኋላ ቢቀድስ፥ ካህኑ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ እንደ ቀሩት ዓመታት ገንዘቡን ይቈጥርለታል፤ ከግምቱም ይጐድላል።,ወእመሰ በዓመት ዘእምድኅረ ኅድገት በፅዓ ለገራህቱ የሐስብ ሎቱ ካህን ወርቆ ለዓመት ዘተርፈ እስከ ዓመተ ኅድገት ወይገድፍ ሎቱ እምሤጡ ።,"But if he sanctify his field after the jubile, then the priest shall reckon unto him the money according to the years that remain, even unto the year of the jubile, and it shall be abated from thy estimation." +እርሻውንም የቀደሰ ሰው ይቤዠው ዘንድ ቢወድድ፥ ከግምቱ ገንዘብ በላይ አምስተኛ ይጨምር፤ ለእርሱም ይሆናል።,ወእመሰ ለሊሁ ዘበፅዓ ለገራህቱ ቤዘዋ ይዌስክ ዲበ ወርቃ ሤጠ ኀምስተ እዴሃ ወትገብእ ሎቱ ገራህቱ ።,"And if he that sanctified the field will in any wise redeem it, then he shall add the fifth part of the money of thy estimation unto it, and it shall be assured to him." +እርሻውንም ባይቤዠው፥ ወይም ለሌላ ሰው ቢሸጥ፥ እንደገና ይቤዠው ዘንድ አይቻለውም።,ወእመሰ እምድኅረ ቤዘዋ ለገራህቱ ሤጣ ኀበ ካልእ ብእሲ ኢይቤዝዋ እንከ ዳግመ ።,"And if he will not redeem the field, or if he have sold the field to another man, it shall not be redeemed any more." +እርሻው ግን በኢዮቤልዩ ሲወጣ እንደ እርም ለእግዚአብሔር የተቀደሰ እርሻ ይሆናል፤ ርስቱ ለካህኑ ይሆናል።,አላ ትከውን ገራህቱ ቅድስተ ወስብሕተ ለእግዚአብሔር ወበዓመተ ኅድገትኒ ውፅእት ይእቲ እምኔሁ ወኢትገብእ ሎቱ ከመ ምድር እንተ ፍልጥ ለካህን በደወሉ ትከውን ።,"But the field, when it goeth out in the jubile, shall be holy unto the LORD, as a field devoted; the possession thereof shall be the priest's." +ከርስቱ እርሻ ያልሆነውን የገዛውን እርሻ ለእግዚአብሔር ቢቀድስ፥,ወእመሰ እምነ ገራውህ ዘተሣየጠ በፅዐ ለእግዚአብሔር እምነ ዘኢኮነ ዘደወሉ ፤,"And if a man sanctify unto the LORD a field which he hath bought, which is not of the fields of his possession;" +ካህኑ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ የግምቱን ዋጋ ይቈጥርለታል�� በዚያም ቀን ግምቱን እንደ ተቀደሰ ነገር ለእግዚአብሔር ይሰጣል።,የሐስብ ሎቱ ካህን ክበበ ሤጡ እምነ ዓመተ ኅድገት ወይሁብ ሤጦ በይእቲ ዕለት ብፅዐቱ ለእግዚአብሔር ።,"Then the priest shall reckon unto him the worth of thy estimation, even unto the year of the jubile: and he shall give thine estimation in that day, as a holy thing unto the LORD." +በኢዮቤልዩ ዓመት እርሻው የምድሪቱ ባለ ርስት ወደ ነበረው ወደ ሸጠው ሰው ይመለሳል።,ወበዓመተ ኅድገት ይገብእ ውእቱ ገራህት ለዝክቱ ብእሲ ዘእምኀቤሁ ተሣየጠ እስመ ደወለ ዚአሁ ውእቱ ወምድሩ ።,"In the year of the jubile the field shall return unto him of whom it was bought, even to him to whom the possession of the land did belong." +ግምቱም ሁሉ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ይሆናል፤ ሰቅሉ ሀያ አቦሊ ይሆናል።,ወኵሉ ሤጥ በመዳልው ቅዱስ ይኩን ዕሥራ ኦቦሊ ለአሐቲ ዲድረክም ።,And all thy estimations shall be according to the shekel of the sanctuary: twenty gerahs shall be the shekel. +ለእግዚአብሔር ግን የሚቀርበውን የእንስሳ በኵራት ማንም ይቀድሰው ዘንድ አይቻለውም፤ በሬ ቢሆን ወይም በግ ለእግዚአብሔር ነው።,ወኵሉ በኵሩ ዘይትወለድ ውስተ እንስሳከ ለእግዚአብሔር ውእቱ ወአልቦ ዘይዌልጦ መኑሂ እመኒ ላህም ወእመኒ በግዕ ለእግዚአብሔር ውእቱ ።,"Only the firstling of the beasts, which should be the LORD'S firstling, no man shall sanctify it; whether it be ox, or sheep: it is the LORD'S." +የረከሰም እንስሳ ቢሆን እንደ ግምቱ ይቤዠው፥ በእርሱም የዋጋውን አምስተኛ ይጨምርበታል፤ ባይቤዠውም እንደ ግምቱ ይሸጣል።,ወእመሰ እምእንስሳ ዘርኩስ ይዌልጦ በሐሳበ ሤጡ ወይዌስክ ኀምስተ እዴሁ ላዕሌሁ ወይገብእ ሎቱ ወእመሰ ኢቤዘዎ ይሠይጥዎ በሐሳበ ሤጡ ። ወኵሉ መባእ ዘአብአ ሰብእ ለእግዚአብሔር እምነ ኵሉ ዘቦ እምሰብእ እስከ እንስሳ ወእመኒ ገራህት ዘደወሉ ኢይሠይጥዎ ወኢያቤዝውዎ ፤,"And if it be of an unclean beast, then he shall redeem it according to thine estimation, and shall add a fifth part of it thereto: or if it be not redeemed, then it shall be sold according to thy estimation." +ለእግዚአብሔርም የተለየ እርም የሆነ ነገር ሁሉ፥ ሰው ቢሆን ወይም እንስሳ ወይም የርስቱ እርሻ ቢሆን፥ አይሸጥም፥ አይቤዥም፤ እርም የሆነ ነገር ሁሉ ለእግዚአብሔር ቅዱስ ቅዱሳን ነው።,ኵሉ መባእ ቅዱስ ዘቅዱሳን ውእቱ ለእግዚአብሔር ።,"Notwithstanding no devoted thing, that a man shall devote unto the LORD of all that he hath, both of man and beast, and of the field of his possession, shall be sold or redeemed: every devoted thing is most holy unto the LORD." +ከሰዎችም እርም የሆነ ሁሉ አይቤዥም፤ ፈጽሞ ይገደላል።,ወኵሉ መባእ ዘአብኡ ሰብአ ዘይከውን ኢይትቤዘው እስከ አመ ይመውት ።,"None devoted, which shall be devoted of men, shall be redeemed; but shall surely be put to death." +የምድርም አሥራት፥ ወይም የምድር ዘር ወይም የዛፍ ፍሬ ቢሆን፥ የእግዚአብሔር ነው፤ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው።,ወኵሉ ዓሥራታ ለምድር ዘእምዘርአ ምድር ወእመኒ ዘእምፍሬ ዕፅ ለእግዚአብሔር ቅዱስ ውእቱ ለእግዚአብሔር ።,"And all the tithe of the land, whether of the seed of the land, or of the fruit of the tree, is the LORD'S: it is holy unto the LORD." +ሰውም አሥራቱን ሊቤዥ ቢወድድ፥ አምስተኛ ይጨምርበታል።,ወእመሰ ቤዝዎ ቤዘወ ሰብእ ዓሥራቲሁ ይዌስክ ላዕሌሁ ኀምስተ እዴሁ ።,"And if a man will at all redeem ought of his tithes, he shall add thereto the fifth part thereof." +ከበሬም ሁሉ ከአሥር አንድ፥ ከእረኛውም በትር በታች ከሚያልፍ በግና ፍየል ሁሉ ከአሥር አንድ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሆናል።,ወኵሉ ዓሥራት ዘላህም ወዘበግዕ ወኵሉ ዘይትነዳእ በበትር ለኈልቆ ቅዱስ ውእቱ ወዓሥራቲሁ ለእግዚአብሔር ።,"And concerning the tithe of the herd, or of the flock, even of whatsoever passeth under the rod, the tenth shall be holy unto the LORD." +መልካም ወይም ክፉ እንዲሆን አይመርምር፥ አይለውጥም፤ ቢለውጠውም እርሱና ልዋጩ የተቀደሱ ይሆናሉ፤ አይቤዠውም።,ወኢይዌልጥዎ ሠናየ በእኩይ ወኢእኩየ በሠናይ ወእመሰ ወልጦ ወለጠ ቅዱስ ውእቱ ተውላጡ ወኢይትቤዘው ።,"He shall not search whether it be good or bad, neither shall he change it: and if he change it at all, then both it and the change thereof shall be holy; it shall not be redeemed." +እግዚአብሔር በሲና ተራራ ላይ ለእስራኤል ልጆች ሙሴን ያዘዘው ትእዛዛት እነዚህ ናቸው።,ዝንቱ ውእቱ ትእዛዝ ዘአዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ በደብረ ሲና ከመ ይንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"These are the commandments, which the LORD commanded Moses for the children of Israel in mount Sinai." +እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ለእናንተ ጣዖት አታድርጉ፥ የተቀረጸም ምስል ወይም ሐውልት አታቁሙ፤ ትሰግዱለትም ዘንድ በምድራችሁ ላይ የተቀረጸ ድንጋይ አታኑሩ።,ወኢትግበሩ ለክሙ ግብረ እደ ሰብእ ወኢግልፎ ወኢታቅሙ ለክሙ ሐውልተ እብን በውስተ ምድርክሙ ከመ ትስግዱ ላቲ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Ye shall make you no idols nor graven image, neither rear you up a standing image, neither shall ye set up any image of stone in your land, to bow down unto it: for I am the LORD your God." +ሰንበታቴን ጠብቁ፥ መቅደሴንም ፍሩ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወዕቀቡ ሰንበትየ ወፍርሁ እምነ ቅዱሳንየ እስመ አነ እግዚአብሔር ።,"Ye shall keep my sabbaths, and reverence my sanctuary: I am the LORD." +በሥርዓቴ ብትሄዱ፥ ትእዛዛቴንም ብትጠብቁ ብታደርጉትም፥,ለእመ ሖርክሙ በትእዛዝየ ወዐቀብክሙ ኵነኔየ ወገበርክምዎ ፤,"If ye walk in my statutes, and keep my commandments, and do them;" +ዝናባችሁን በወቅቱ አዘንባለሁ፥ ምድሪቱም እህልዋን ትሰጣለች፥ የሜዳው ዛፎችም ፍሬአቸውን ይሰጣሉ።,እሁበክሙ ዝናመ በዘመኑ ወምድርኒ ትሁብ እክላ ወዕፀወ ገዳምኒ ይሁብ ፍሬሆሙ ።,"Then I will give you rain in due season, and the land shall yield her increase, and the trees of the field shall yield their fruit." +የእህሉም ማበራየት በእናንተ ዘንድ እስከ ወይኑ መቍረጥ ይደርሳል፥ የወይኑም መቍረጥ እስከ እህሉ መዝራት ይደርሳል፤ እስክትጠግቡም ድረስ እንጀራችሁን ትበላላችሁ፥ በምድራችሁም ላይ በጸጥታ ትኖራላችሁ።,ወይትራከብ ማእረር ምስለ ቀሥም ወቀሢምኒ ይትራከብ ለዘርእ ወትበልዑ እክለክሙ ለጽጋብ ወትነብሩ እንዘ ትትአመኑ ውስተ ምድርክሙ ።,"And your threshing shall reach unto the vintage, and the vintage shall reach unto the sowing time: and ye shall eat your bread to the full, and dwell in your land safely." +በምድራችሁም ላይ ሰላምን እሰጣለሁ፥ ማንም ሳያስፈራችሁ ትተኛላችሁ፤ ክፉዎችንም አራዊት ከምድራችሁ አጠፋለሁ፥ ሰይፍም በምድራችሁ ላይ አያልፍም።,ወእሁበክሙ ሰላመ ውስተ ምድርክሙ ወትነውሙ ወአልቦ ዘያደነግፀክሙ ወአጠፍኦሙ ለአራዊተ ምድር እምነ ብሔርክሙ ።,"And I will give peace in the land, and ye shall lie down, and none shall make you afraid: and I will rid evil beasts out of the land, neither shall the sword go through your land." +ጠላቶቻችሁንም ታሳድዳላችሁ፥ በፊታችሁም በሰይፍ ይወድቃሉ።,ወትቀትልዎሙ ለፀርክሙ ወይመውቱ በቅድሜክሙ ።,"And ye shall chase your enemies, and they shall fall before you by the sword." +ከእናንተም አምስቱ መቶውን ያሳድዳሉ፥ መቶውም አሥሩን ሺህ ያሳድዳሉ፤ ጠላቶቻችሁም በፊታችሁ በሰይፍ ይወድቃሉ።,ወኃምስቱ እምኔክሙ ያነትዕዎሙ ለምእት ወምእት እምኔክሙ ያነትዕዎሙ ለእልፍ ወይወድቁ ጸላእትክሙ በቅድሜክሙ በኀፂን ።,"And five of you shall chase an hundred, and an hundred of you shall put ten thousand to flight: and your enemies shall fall before you by the sword." +ፊቴም ወደ እናንተ ይሆናል፥ እንድታፈሩም አደርጋችኋለሁ፥ አበዛችሁማለሁ፤ ቃል ኪዳኔንም ከእናንተ ጋር አጸናለሁ።,ወእኔጽር ላዕሌክሙ ወኣዐብየክሙ ወኣበዝኀክሙ ወኣቀውም ኪዳንየ ምስሌክሙ ።,"For I will have respect unto you, and make you fruitful, and multiply you, and establish my covenant with you." +ብዙ ጊዜ የተቀመጠውንም አሮጌውን እህል ትበላላችሁ፤ ከአዲሱም በፊት አሮጌ���ን ታወጣላችሁ።,ወትበልዑ ከራሜ ወከራሜ ከራሚ ወታወፅኡ ከራሜ ከመ ታብኡ ሐዲሰ ።,"And ye shall eat old store, and bring forth the old because of the new." +ማደሪያዬንም በእናንተ መካከል አደርጋለሁ፤ ነፍሴም አትጸየፋችሁም።,ወእተክል ማኅደርየ ኀቤክሙ ወኢታስቆርረክሙ ነፍስየ ።,And I will set my tabernacle among you: and my soul shall not abhor you. +በመካከላችሁም እሄዳለሁ፥ እኔም አምላክ እሆናችኋለሁ፥ እናንተም ሕዝብ ትሆኑኛላችሁ።,ወኣንሶሱ ምስሌክሙ ወእከውነክሙ አምላክክሙ ወአንትሙኒ ትከውኑኒ ሕዝብየ ።,"And I will walk among you, and will be your God, and ye shall be my people." +ባሪያዎች እዳትሆኑአቸው ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ የባርነታችሁን ቀንበር ሰብሬአለሁ፤ ቀና ብላችሁ እንድትሄዱ አድርጌአችኋለሁ።,እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ዘአውፃእኩክሙ እምነ ምድረ ግብጽ እንዘ አግብርት አንትሙ ወሰበርኩ መዋቅሕቲክሙ ወአውፃእኩክሙ ገሃደ ።,"I am the LORD your God, which brought you forth out of the land of Egypt, that ye should not be their bondmen; and I have broken the bands of your yoke, and made you go upright." +ነገር ግን ባትሰሙኝ፥ እነዚህንም ትእዛዛት ሁሉ ባታደርጉ፥,ወእመሰ ኢሰማዕክሙኒ ወኢገበርክሙ ትእዛዝየ ፤,"But if ye will not hearken unto me, and will not do all these commandments;" +ሥርዓቴንም ብትንቁ፥ ትእዛዛቴንም ሁሉ እንዳታደርጉ፥ ቃል ኪዳኔንም እንድታፈርሱ ነፍሳችሁ ፍርዴን ብትጸየፍ፥,አላ ክሕድክሙ ወተቈጥዐት ነፍስክሙ ኵነኔየ ከመ ኢትግበሩ ኵሎ ትእዛዝየ ወከመ ትኅድጉ ሥርዐትየ ፤,"And if ye shall despise my statutes, or if your soul abhor my judgments, so that ye will not do all my commandments, but that ye break my covenant:" +እኔም እንዲህ አደርግባችኋለሁ፤ ፍርሃትን፥ ክሳትንም፥ ዓይናችሁንም የሚያፈዝዝ፥ ሰውነታችሁንም የሚያማስን ትኩሳት አወርድባችኋለሁ፤ ዘራችሁንም በከንቱ ትዘራላችሁ፥ ጠላቶቻችሁ ይበሉታልና።,ወአነኒ ከማሁ እገብረክሙ ወኣመጽኣ ላዕሌክሙ ለእኪት ዐበቀ ወደዌ ሲሕ ወዘይዴጕጸክሙ አዕይንቲክሙ ወትትመሰው ነፍስክሙ ወትዘርኡ ለከንቱ ዘርአክሙ ወይበልዑክሙ ፀርክሙ ።,"I also will do this unto you; I will even appoint over you terror, consumption, and the burning ague, that shall consume the eyes, and cause sorrow of heart: and ye shall sow your seed in vain, for your enemies shall eat it." +ፊቴንም አከብድባችኋለሁ፥ በጠላቶቻችሁም ፊት ትወድቃላችሁ፤ የሚጠሉአችሁም ይገዙአችኋል፤ ማንም ሳያሳድዳችሁ ትሸሻላችሁ።,ወኣቀውም ገጽየ ላዕሌክሙ ወትወድቁ ቅድመ ፀርክሙ ወያነትዑክሙ እለ ይጸልዑክሙ ወትነትዑ እንዘ አልቦ ዘይዴግነክሙ ።,"And I will set my face against you, and ye shall be slain before your enemies: they that hate you shall reign over you; and ye shall flee when none pursueth you." +እስከዚህም ድረስ ባትሰሙኝ፥ ስለ ኃጢአታችሁ በቅጣታችሁ ላይ ሰባት እጥፍ እጨምራለሁ።,ወእመ እስከ ዝንቱኒ ኢሰማዕክሙኒ ወእዌስክ መቅሠፍተክሙ ሰባዕተ መቅሠፍተ በእንተ ኀጣይኢክሙ ።,"And if ye will not yet for all this hearken unto me, then I will punish you seven times more for your sins." +የኃይላችሁንም ትዕቢት እሰብራለሁ፤ ሰማያችሁንም እንደ ብረት፥ ምድራችሁንም እንደ ናስ አደርጋለሁ።,ወእሰብር ፅእለተ ትዕቢትክሙ ወእሬስያ ለክሙ ለሰማይ ከመ ኀፂን ወለምድርኒ ከመ ብርት ።,"And I will break the pride of your power; and I will make your heaven as iron, and your earth as brass:" +ጕልበታችሁም በከንቱ ያልቃል፤ ምድራችሁም እህልዋን አትሰጥም፥ የምድርም ዛፎች ፍሬአቸውን አይሰጡም።,ወይከውን ለከንቱ ኀይልክሙ ወኢትሁበክሙ ምድር ዘርኣ ወዕፀ ገዳምኒ ኢይሁበክሙ ፍሬሁ ።,"And your strength shall be spent in vain: for your land shall not yield her increase, neither shall the trees of the land yield their fruits." +በእንቢተኝነትም ብትሄዱብኝ ባትሰሙኝም፥ እንደ ኃጢአታችሁ መጠን በመቅሠፍት ላይ ሰባት እጥፍ እጨምራለሁ።,ወእመኒ እምድኅረ ዝንቱ ሖርክሙ ግድመ ወኢፈቀድክሙ ትስምዑኒ እዌስከክሙ ፯መቅሠፍተ በከመ ኀጣይኢክሙ ።,"And if ye walk contrary unto me, and will not hearken unto me; I will bring seven times more plagues upon you according to your sins." +በመካከላችሁም የምድርን አራዊት እሰድዳለሁ፤ ልጆቻችሁንም ይነጥቃሉ፥ እንስሶቻችሁንም ያጠፋሉ፥ እናንተንም ያሳንሳሉ፤ መንገዶቻችሁም በረሃ ይሆናሉ።,ወእፌኑ ላዕሌክሙ አራዊተ ምድር እኩየ ወይበልዑክሙ ወያጠፍኡ እንስሳክሙ ወውሑዳነ ያተርፉክሙ ወበድወ ይሬስዩ ፍናዌክሙ ።,"I will also send wild beasts among you, which shall rob you of your children, and destroy your cattle, and make you few in number; and your high ways shall be desolate." +እስከዚህም ድረስ ባትቀጡ፥ በእንቢተኝነትም ብትሄዱ፥,ወእመኒ እስከ ዝንቱ ኢፈራህክሙ አላ ሖርክሙ ግድመ ምስሌየ ፤,"And if ye will not be reformed by me by these things, but will walk contrary unto me;" +እኔ ደግሞ በእንቢተኝነት እሄድባችኋለሁ፤ ስለ ኃጢአታችሁም ሰባት እጥፍ እመታችኋለሁ።,አሐውር አነኒ በመዐት ግድመ ምስሌክሙ ወእቀትለክሙ አነኒ ምስብዒተ በእንተ ኀጣይኢክሙ ።,"Then will I also walk contrary unto you, and will punish you yet seven times for your sins." +የቃል ኪዳኔንም በቀል ይበቀልባችሁ ዘንድ ሰይፍ አመጣባችኋለሁ፤ ወደ ከተማችሁም ትሰበሰባላችሁ፥ ቸነፈርንም እሰድድባችኋለሁ፤ በጠላትም እጅ አሳልፌ እሰጣችኋለሁ።,ወኣመጽእ ላዕሌክሙ መጥባኅተ እንተ ትዴግነክሙ ወትትቤቀለክሙ በቀለ ኪዳንየ ወትጐይዩ ውስተ አህጉሪክሙ ወእፌኑ ሞተ ላዕሌክሙ ወትገብኡ ውስተ እደ ፀርክሙ ።,"And I will bring a sword upon you, that shall avenge the quarrel of my covenant: and when ye are gathered together within your cities, I will send the pestilence among you; and ye shall be delivered into the hand of the enemy." +የእህላችሁንም ድጋፍ በሰበርሁ ጊዜ፥ አሥር ሴቶች እንጀራቸውን በአንድ ምጣድ ይጋግራሉ፥ በሚዛንም መዝነው እንጀራችሁን ይመልሱላችኋል፤ በበላችሁም ጊዜ አትጠግቡም።,ሶበ አሕመመክሙ ኀጣአ እክል ዘትሴስዩ ወያበስላ ዓሥሩ አንስት ኅብስተክሙ በአሐዱ እቶን ወይሁባክሙ ኅብስተክሙ በመድሎት ወትበልዑ ወኢትጸግቡ ።,"And when I have broken the staff of your bread, ten women shall bake your bread in one oven, and they shall deliver you your bread again by weight: and ye shall eat, and not be satisfied." +እስከዚህም ድረስ ባትሰሙኝ፥ በእንቢተኝነትም ብትሄዱብኝ፥,ወእመኒ እስከ ዝንቱ ኢሰማዕክሙኒ አላ ሖርክሙ ምስሌየ ግድመ ፤,"And if ye will not for all this hearken unto me, but walk contrary unto me;" +እኔ ደግሞ በቍጣ እሄድባችኋለሁ፤ ስለ ኃጢአታችሁም ሰባት እጥፍ እቀጣችኋለሁ።,ወአነኒ አሐውር ምስሌክሙ በመዐት ግድመ ወእቀሥፈክሙ አነኒ በምስብዒት በከመ ኀጣይኢክሙ ።,"Then I will walk contrary unto you also in fury; and I, even I, will chastise you seven times for your sins." +የወንዶች ልጆቻችሁንም ሥጋ ትበላላችሁ፤ የሴቶች ልጆቻችሁንም ሥጋ ትበላላችሁ።,ወትበልዑ ሥጋ ደቂቅክሙ ወትበልዑ ሥጋ አዋልዲክሙ ።,"And ye shall eat the flesh of your sons, and the flesh of your daughters shall ye eat." +የኮረብታ መስገጃዎቻችሁንም አፈርሳለሁ፥ የፀሐይ ምስሎቻችሁንም አጠፋለሁ፥ ሬሳችሁንም በጣዖቶቻችሁ ሬሳዎች ላይ እጥላለሁ፤ ነፍሴም ትጸየፋችኋለች።,ወእደመስስ ምሰሊክሙ ወእሤሩ ግብረ እደዊክሙ ለዕፀው ወእዘሩ አብድንቲክሙ ላዕለ ምስለ አማልክቲክሙ ወትትቌጥዐክሙ ነፍስየ ።,"And I will destroy your high places, and cut down your images, and cast your carcases upon the carcases of your idols, and my soul shall abhor you." +ከተሞቻችሁንም ባድማ አደርጋለሁ፥ መቅደሶቻችሁንም አፈርሳለሁ፥ መልካሙንም መዓዛችሁን አላሸትትም።,ወእገብሮን ለአህጉሪክሙ መዝብረ ወእደመስስ ቅድሳቲክሙ ወኢያጼኑ መዐዛ መሥዋዕቲክሙ ።,"And I will make your cities waste, and bring your sanctuaries unto desolation, and I will not smell the savour of your sweet odours." +ምድሪቱንም የተፈታች አደርጋለሁ፤ የሚቀመጡባት ጠላቶቻችሁም በእርስዋ የተነሣ ይደነቃሉ።,ወእሬስያ አነ ለምድርክሙ በድወ ወይደመሙ በእንቲአሃ ፀርክሙ እለ ይነብሩ ውስቴታ ።,And I will bring the land into desolation: and your enemies which dwell therein shall be astonished at it. +እናንተንም ከአሕዛብ መካከል እበትናችኋለሁ፥ ሰይፍንም አስመዝዝባችኋለሁ፤ ምድራችሁም የተፈታች ትሆናለች፥ ከተሞቻችሁም ባድማ ይሆናሉ።,ወእዘርወክሙ ውስተ አሕዛብ ወአጠፍአክሙ በኀበ ሖርክሙ በመጥባሕት ወትከውን ምድርክሙ በድወ ወአህጉሪክሙ ይከውን መዝብረ ።,"And I will scatter you among the heathen, and will draw out a sword after you: and your land shall be desolate, and your cities waste." +በዚያም በተፈታችበት ዘመን ሁሉ እናንተም በጠላቶቻችሁ ምድር ሳላችሁ፥ ምድሪቱ ሰንበት በማድረግዋ ትደሰታለች፤ በዚያም ጊዜ ምድሪቱ ታርፋለች፥ ሰንበትንም በማድረግዋ ትደሰታለች።,ይእተ አሚረ ይኤድማ ለምድር ሰናብቲሃ በኵሉ መዋዕለ ሙስናሃ ወአንትሙኒ ትሄልዉ ውስተ ምድረ ጸላእትክሙ ወይእተ አሚረ ታሰነብት ምድር ወይኤድማ ለምድር ሰናብቲሃ በኵሉ መዋዕለ ሙስናሃ ።,"Then shall the land enjoy her sabbaths, as long as it lieth desolate, and ye be in your enemies' land; even then shall the land rest, and enjoy her sabbaths." +እናንተ ተቀምጣችሁባት በነበረ ጊዜ በሰንበቶቻችሁ አላረፈችም ነበርና በተፈታችበት ዘመን ሁሉ ታርፋለች።,ወታሰነብት ከመ ኢአሰንበተት በሰንበትክሙ አመ ሀለውክሙ ትነብሩ ውስቴታ ።,"As long as it lieth desolate it shall rest; because it did not rest in your sabbaths, when ye dwelt upon it." +በጠላቶቻቸውም ምድሮች ሳሉ ከእናንተ ተለይተው በቀሩት ላይ በልባቸው ድንጋጤን እሰድድባቸዋለሁ፤ በነፋስም የምትንቀሳቀስ የቅጠል ድምፅ ታሸብራቸዋለች፤ ከሰይፍ እንደሚሸሹ ይሸሻሉ፤ ማንም ሳያሳድዳቸው ይወድቃሉ።,ወለእለ ተርፉኒ እምኔክሙ ኣመጽእ ድንጋፄ ውስተ ልቦሙ በምድረ ፀሮሙ ወይሜምዑ እምድምፀ ቈጽል ዘይትሐወስ ወይነትዑ ከመ ዘይነትዕ እምፀር ወይወድቁ እንዘ አልቦ ዘይዴግኖሙ ።,"And upon them that are left alive of you I will send a faintness into their hearts in the lands of their enemies; and the sound of a shaken leaf shall chase them; and they shall flee, as fleeing from a sword; and they shall fall when none pursueth." +ማንም ሳያሳድዳቸው ከሰይፍ እንዲሸሹ እርስ በርሳቸው ይሰነካከላሉ፤ እናንተም በጠላቶቻችሁ ፊት መቆም አትችሉም።,ወይትዔወሮ ብእሲ ለእኁሁ ከመ ዘውስተ ቀትል እንዘ አልቦ ዘይዴግኖሙ ወኢትክሉ ተቃውሞቶሙ ለፀርክሙ ።,"And they shall fall one upon another, as it were before a sword, when none pursueth: and ye shall have no power to stand before your enemies." +በአሕዛብም መካከል ታልቃላችሁ፥ የጠላቶቻችሁም ምድር ትውጣችኋለች።,ወትጠፍኡ በውስተ አሕዛብ ወትውሕጠክሙ ምድረ ፀርክሙ ።,"And ye shall perish among the heathen, and the land of your enemies shall eat you up." +ከእናንተም ተለይተው የቀሩት በጠላቶቻቸው ምድር ላይ በኃጢአታቸው ይከሳሉ፤ በአባቶቻቸውም ኃጢአት ደግሞ ከእነርሱ ጋር ይከሳሉ።,ወእለ ተርፉኒ እምኔክሙ ይደመሰሱ በእንተ ኀጣይኢሆሙ ወበእንተ ኀጣይአ አበዊሆሙ ይትመሰዉ በምድረ ፀሮሙ ።,And they that are left of you shall pine away in their iniquity in your enemies' lands; and also in the iniquities of their fathers shall they pine away with them. +በእኔም ላይ በእንቢተኝነት ስለ ሄዱብኝ የበደሉኝን በደል፥ ኃጢአታቸውንም፥ የአባቶቻቸውንም ኃጢአት ይናዘዛሉ።,ወያየድዑ ኀጣይኦሙ ወኀጣይአ አበዊሆሙ ከመ ክሕዱኒ ወተዐወሩኒ ወከመ ሖሩ ግድመ በቅድሜየ ።,"If they shall confess their iniquity, and the iniquity of their fathers, with their trespass which they trespassed against me, and that also they have walked contrary unto me;" +እኔም ደግሞ በእንቢተኝነት ሄድሁባቸው፤ ወደ ጠላቶቻቸውም ምድር አገባኋቸው፤ ነገር ግን በዚያን ጊዜ ያልተገረዘው ልባቸው ቢዋረድ፥ የኃጢአታቸውንም ቅጣት ቢቀበሉ፥,��አነኒ ሖርኩ ምስሌሆሙ ግድመ በመዐት ወአጥፍኦሙ በምድረ ፀሮሙ ይእተ አሚረ ይትኀፈር ልቦሙ ዘኢኮነ ግዙረ ወይእተ አሚረ ይገንዩ ለኀጣይኢሆሙ ።,"And that I also have walked contrary unto them, and have brought them into the land of their enemies; if then their uncircumcised hearts be humbled, and they then accept of the punishment of their iniquity:" +እኔ ለያዕቆብ የማልሁትን ቃል ኪዳኔን አስባለሁ፤ ደግሞ ለይስሐቅና ለአብርሃም የማልሁትን ቃል ኪዳኔን አስባለሁ፤ ምድሪቱንም አስባለሁ።,ወእዜከር ኪዳንየ ዘምስለ ያዕቆብ ወኪዳንየ ዘምስለ ይስሐቅ ወኪዳንየ ዘምስለ አብርሃም እዜከር ወለምድርኒ እዜከራ ።,"Then will I remember my covenant with Jacob, and also my covenant with Isaac, and also my covenant with Abraham will I remember; and I will remember the land." +ምድርም ከእነርሱ መጥፋት የተነሣ ባዶ ትቀራለች፤ እነርሱም ሳይኖሩ በተፈታችበት ዘመን ሰንበት በማድረግዋ ትደሰታለች፤ ፍርዴንም ስለ ናቁ፥ ነፍሳቸውም ሥርዓቴን ስለ ተጸየፈች የኃጢአታቸውን ቅጣት ይሸከማሉ።,ወትትኀደግ ምድር እምኔሆሙ ይእተ አሚረ ትትወከፍ ምድር ሰንበቲሃ ሶበ ተማሰነት በእንቲአሆሙ ወእሙንቱኒ ይትወከፉ ኀጣይኢሆሙ እስመ ተዐወሩ ኵነኔየ ወተቈጥዐት ነፍሶሙ ትእዛዝየ ።,"The land also shall be left of them, and shall enjoy her sabbaths, while she lieth desolate without them: and they shall accept of the punishment of their iniquity: because, even because they despised my judgments, and because their soul abhorred my statutes." +ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ነኝኛ እነርሱ በጠላቶቻቸው ምድር ሳሉ፥ እስካጠፋቸው ድረስ ከእነርሱም ጋር ያለኝን ቃል ኪዳን እስካፈርስ ድረስ አልጥላቸውም አልጸየፋቸውምም።,ወአኮ እንዘ ሀለዉ ውስተ ምድረ ጸላእቶሙ ዘተዐወርክዎሙ ወኢተቈጣዕክዎሙ ከመ አጥፍኦሙ እስመ ኀዶጉ ኪዳንየ ዘኀቤሆሙ እንዘ አነ እግዚአብሔር አምላኮሙ ።,"And yet for all that, when they be in the land of their enemies, I will not cast them away, neither will I abhor them, to destroy them utterly, and to break my covenant with them: for I am the LORD their God." +እኔ አምላካቸው እሆን ዘንድ አሕዛብ እያዩ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸውን የአባቶቻቸውን ቃል ኪዳን ስለ እነርሱ አስባለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ተዘኪርየ ኪዳኖሙ ዘቀዳሚ ዘአመ አውፃእክዎሙ እምነ ምድረ ግብጽ እምቤተ ቅኔት እንዘ ይሬኢ አሕዛብ ከመ እኩኖሙ አምላኮሙ አነ እግዚአብሔር ።,"But I will for their sakes remember the covenant of their ancestors, whom I brought forth out of the land of Egypt in the sight of the heathen, that I might be their God: I am the LORD." +እግዚአብሔርም በእርሱና በእስራኤል ልጆች መካከል በሲና ተራራ ላይ በሙሴ እጅ ያደረጋቸው ሥርዓቶችና ፍርዶች ሕግጋትም እነዚህ ናቸው።,ዝንቱ ውእቱ ትእዛዝ ወኵነኔ ወሕግ ዘወሀበ እግዚአብሔር ማእከሎ ወማእከለ ደቂቀ እስራኤል በደብረ ሲና ውስተ እደ ሙሴ ።,"These are the statutes and judgments and laws, which the LORD made between him and the children of Israel in mount Sinai by the hand of Moses." +ቍርባኑም የደኅንነት መሥዋዕት ቢሆን፥ ከላሞች መንጋ ተባት ወይም እንስት ቢያቀርብ፥ ነውር የሌለበትን በእግዚአብሔር ፊት ያቅርብ።,ወእመሰ መሥዋዕተ መድኀኒት ውእቱ ቍርባኑ ለእግዚአብሔር ለእመ እምውስተ ላህም አምጽአ እመኒ ተባዕተ ወእመኒ አንስተ ንጹሐ ለያምጽእ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And if his oblation be a sacrifice of peace offering, if he offer it of the herd; whether it be a male or female, he shall offer it without blemish before the LORD." +እጁንም ለቍርባን በቀረበው ራስ ላይ ይጭናል፥ በመገናኛውም ድንኳን ደጃፍ አጠገብ ያርደዋል፤ የአሮንም ልጆች ካህናቱ ደሙን በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ይረጩታል።,ወይወዲ እዴሁ ላዕለ ርእሰ ቍርባኑ ወይጠብሖ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወይክዕዉ ደሞ ደቂቀ አሮን ካህናት ላዕለ ምሥዋዕ ።,"And he shall lay his hand upon the head of his offering, and kill it at the door of the tabernacle of the congregation: and Aaron's sons the priests shall sprinkle the blood upon the altar round about." +ከደኅንነቱም መሥዋዕት ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን አድርጎ ያቀርባል፤ የሆድ ዕቃውን የሚሸፍነውን ስብ፥ በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥,ወያበውኡ እምውስተ መሥዋዕተ መድኀኒት ቍርባነ ለእግዚአብሔር ሥብሐ ዘይገለብባ ለከርሡ ወኵሎ ሥብሐ ዘውስተ ከርሡ ፤,"And he shall offer of the sacrifice of the peace offering an offering made by fire unto the LORD; the fat that covereth the inwards, and all the fat that is upon the inwards," +ሁለቱንም ኵላሊቶች፥ በእነርሱም ላይና በጎድኑ አጠገብ ያለውን ስብ፥ በጕበቱም ላይ ያለውን መረብ ከኵላሊቶች ጋር ይወስዳል።,ወክልኤሆን ኵልያቶ ወሥብሐ ዘላዕሌሆን ዘውስተ ፀራዒት ወከብደ እንተ ትንእስ ምስለ ኵልያቱ ያወጽአ ።,"And the two kidneys, and the fat that is on them, which is by the flanks, and the caul above the liver, with the kidneys, it shall he take away." +የአሮንም ልጆች ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር በመሠዊያው ላይ በእሳቱ ላይ ባለው በእንጨቱ ላይ ያቃጥሉታል፤ የእሳት ቍርባን ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ ነው።,ወያበውኡ ደቂቀ አሮን ውስተ ምሥዋዕ ላዕለ መሣውዑ ዲበ ዕፀው ዘላዕለ እሳት መሥዋዕተ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And Aaron's sons shall burn it on the altar upon the burnt sacrifice, which is upon the wood that is on the fire: it is an offering made by fire, of a sweet savour unto the LORD." +ለእግዚአብሔርም ለደኅንነት መሥዋዕት የሚያቀርበው ቍርባኑ ከበጎች ተባት ወይም እንስት ቢሆን፥ ነውር የሌለበትን ያቀርባል።,ወእመሰ እምውስተ አባግዕ ቍርባኑ መሥዋዕተ መድኀኒቱ ለእግዚአብሔር እመኒ ተባዕት ወእመኒ አንስት ንጹሐ ያምጽእ ።,"And if his offering for a sacrifice of peace offering unto the LORD be of the flock; male or female, he shall offer it without blemish." +ለቍርባኑ ጠቦትን ቢያቀርብ በእግዚአብሔር ፊት ያቀርበዋል፤,ወእመሰ ማሕስአ በግዕ ቍርባኑ ያመጽእ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"If he offer a lamb for his offering, then shall he offer it before the LORD." +እጁንም ለቍርባን በቀረበው ራስ ላይ ይጭናል፥ በመገናኛው ድንኳን ፊት ያርደዋል፤ የአሮንም ልጆች ደሙን በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ይረጩታል።,ወይወዲ እዴሁ ላዕለ ርእሰ ቍርባኑ ወይጠብሖ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወይክዕዉ ደቂቀ አሮን ደሞ ላዕለ ምሥዋዕ ውስተ ዐውዱ ።,"And he shall lay his hand upon the head of his offering, and kill it before the tabernacle of the congregation: and Aaron's sons shall sprinkle the blood thereof round about upon the altar." +ከደኅንነቱም መሥዋዕት ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን አድርጎ ያቀርባል፤ ስቡን፥ እስከ ጀርባውም ድረስ የተቈረጠ ላቱን ሁሉ፥ የሆድ ዕቃውንም የሚሸፍነውን ስብ፥ በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥,ወይነሥእ እምውስተ መሥዋዕተ መድኀኒት ቍርባነ ለእግዚአብሔር ሥብሐ ወሐቌሁ ንጹሐ ምስለ ስመጢሁ ይመትሮ ወኵሎ ሥብሐ ዘይገለብባ ለከርሡ ወኵሎ ሥብሐ ዘውስተ ከርሡ ፤,"And he shall offer of the sacrifice of the peace offering an offering made by fire unto the LORD; the fat thereof, and the whole rump, it shall he take off hard by the backbone; and the fat that covereth the inwards, and all the fat that is upon the inwards," +ሁለቱንም ኵላሊቶች፥ በእነርሱም ላይና በጎድኑ አጠገብ ያለውን ስብ፥ በጕበቱም ላይ ያለውን መረብ ከኵላሊቶች ጋር ይወስዳል።,ወክልኤሆን ኵለያቲሁ ወሥብሐ ዘውስተ ፀራዒቲሁ ወከብዶ እንተ ትንእስ ምስለ ኵለያቲሁ ይመትሮ ።,"And the two kidneys, and the fat that is upon them, which is by the flanks, and the caul above the liver, with the kidneys, it shall he take away." +ካህኑም በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ በእሳት ላይ ለእግዚአብሔር የተደረገ የቍርባን መብል ነው።,ወይወድዮ ካህን ውስተ ምሥዋዕ ቍርባኑ ውእቱ ለእግዚአብሔር ።,And the priest shall burn it upon the altar: it is the food of the offering made by fire unto the LORD. +ቍርባኑም ፍየል ቢሆን በእግዚአብሔር ፊት ያቀርበዋል፤,ወእመሰ እምውስ��� አጣሊ ቍርባኑ ለእግዚአብሔር ወያመጽኦ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And if his offering be a goat, then he shall offer it before the LORD." +እጁንም በራሱ ላይ ይጭንበታል፥ በመገናኛውም ድንኳን ፊት ያርደዋል፤ የአሮንም ልጆች ደሙን በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ይረጩታል።,ወይወዲ እዴሁ ላዕለ ርእሱ ወይጠብሕዎ ቅድመ እግዚአብሔር ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወይክዕዉ ደሞ ደቂቀ አሮን ካህናት ላዕለ ምሥዋዕ ውስተ ዐውዱ ።,"And he shall lay his hand upon the head of it, and kill it before the tabernacle of the congregation: and the sons of Aaron shall sprinkle the blood thereof upon the altar round about." +ከእርሱም ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን አድርጎ ያቀርበዋል፤ ሆድ ዕቃውን የሚሸፍነውን ስብ፥ በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥,ወይነሥእ እምውስቴቱ ቍርባነ ለእግዚአብሔር ሥብሐ ዘይገለብባ ለከርሡ ወኵሎ ሥብሐ ዘውስተ ከርሡ ፤,"And he shall offer thereof his offering, even an offering made by fire unto the LORD; the fat that covereth the inwards, and all the fat that is upon the inwards," +ሁለቱንም ኵላሊቶች፥ በእነርሱም ላይና በጎድኑ አጠገብ ያለውን ስብ፥ በጕበቱም ላይ ያለውን መረብ ከኵላሊቶች ጋር ይወስዳል።,ወክልኤሆን ኵለያቲሁ ወኵሎ ሥብሐ ዘላዕሌሆን ዘውስተ ፀራዒቲሁ ወከብደ እንተ ትንእስ ምስለ ኵለያቱ ይመትራ ።,"And the two kidneys, and the fat that is upon them, which is by the flanks, and the caul above the liver, with the kidneys, it shall he take away." +ካህኑም በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ በእሳት ላይ ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የተደረገ መብል ነው። ስቡ ሁሉ ለእግዚአብሔር ነው።,ወያነብሮ ካህን ላዕለ ምሥዋዕ ፤ መሥዋዕቱ ውእቱ ዘመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,And the priest shall burn them upon the altar: it is the food of the offering made by fire for a sweet savour: all the fat is the LORD'S. +ስብና ደም እንዳትበሉ በምትኖሩበት ሁሉ ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ነው።,ኵሉ ሥብሕ ለእግዚአብሔር ሕግ ዘለዓለም ውእቱ በኵሉ መዋዕሊክሙ በኵልሄ በኀበ ትነብሩ ፤ ኵሎ ሥብሐ ወኵሎ ደመ ኢትብልዑ ።,"It shall be a perpetual statute for your generations throughout all your dwellings, that ye eat neither fat nor blood." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, I am the LORD your God." +እንደ ተቀመጣችሁባት እንደ ግብፅ ምድር ሥራ አትሥሩ፤ እኔም ወደ እርስዋ እንደማገባችሁ እንደ ከነዓን ምድር ሥራ አትሥሩ፤ በሥርዓታቸውም አትሂዱ።,ወበከመ ምግባሮሙ ለምድረ ግብጽ ኢትግበሩ ዘኀበ ነበርክሙ ወበከመ ምግባሮሙ ለምድረ ከናአን ኀበ አነ አበውአክሙ ህየ ኢትግበሩ ወኢትሑሩ በሕጎሙ ።,"After the doings of the land of Egypt, wherein ye dwelt, shall ye not do: and after the doings of the land of Canaan, whither I bring you, shall ye not do: neither shall ye walk in their ordinances." +ፍርዴን አድርጉ፥ በእርስዋም ትሄዱ ዘንድ ሥርዓቴን ጠብቁ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ኵነኔ ዚአየ ግበሩ ወትእዛዝየ ዕቀቡ ወቦቱ ሑሩ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Ye shall do my judgments, and keep mine ordinances, to walk therein: I am the LORD your God." +የሚሠራቸው ሰው በእነርሱ በሕይወት ይኖራልና ሥርዓቴንና ፍርዴን ጠብቁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ዕቀቡ ትእዛዝየ ወኵሎ ኵነኔየ ወግበርዎ እስመ ዘገብሮ ሰብእ የሐዩ ቦቱ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Ye shall therefore keep my statutes, and my judgments: which if a man do, he shall live in them: I am the LORD." +ከእናንተም ማንም ሰው ኃፍረተ ሥጋውን ይገልጥ ዘንድ ወደ ዘመዱ ሁሉ አይቅረብ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ብእሲ ብእሲ ኀበ ኵሉ ሰብኡ ወሥጋሁ ዘይከውን ኢይባእ ይክሥት ኀፍረቶ እስመ አነ እግዚ���ብሔር ።,"None of you shall approach to any that is near of kin to him, to uncover their nakedness: I am the LORD." +የአባትህን ኃፍረተ ሥጋና የእናትህን ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ እናትህ ናት፤ ኃፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ።,ኀፍረተ አቡከ ወኀፍረተ እምከ ኢትክሥት እስመ እምከ ይእቲ ኢትክሥት ኀፍረታ ።,"The nakedness of thy father, or the nakedness of thy mother, shalt thou not uncover: she is thy mother; thou shalt not uncover her nakedness." +የአባትህን ሚስት ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአባትህን ኃፍረተ ሥጋ ነው።,ኀፍረተ ብእሲተ አቡከ ኢትክሥት እስመ ኀፍረተ አቡከ ውእቱ ።,The nakedness of thy father's wife shalt thou not uncover: it is thy father's nakedness. +የእኅትህን ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአባትህ ልጅ ወይም የእናትህ ልጅ፥ በቤት ወይም በውጭ የተወለደች ብትሆን፥ ኃፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ።,ኀፍረተ እኅትከ እንተ እምነ አቡከ አው እምነ እምከ ኢትክሥት ወእመኒ እንተ በአፍአ ተወልደት ሎቱ ወእመኒ እንተ እምአዝማዲከ ይእቲ ኢትክሥት ኀፍረታ ።,"The nakedness of thy sister, the daughter of thy father, or daughter of thy mother, whether she be born at home, or born abroad, even their nakedness thou shalt not uncover." +የወንድ ልጅህን ሴት ልጅ ኃፍረተ ሥጋዋን ወይም የሴት ልጅህን ሴት ልጅ ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአንተ ኃፍረተ ሥጋ ነውና።,ኀፍረተ ወለተ ወልድከ አው ወለተ ወለትከ ኢትክሥት ኀፍረቶን እስመ ኀፍረትከ ውእቱ ።,"The nakedness of thy son's daughter, or of thy daughter's daughter, even their nakedness thou shalt not uncover: for theirs is thine own nakedness." +ከአባትህ የተወለደችውን የአባትህን ሚስት ልጅ ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ እህትህ ናት፤ ኃፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ።,ኀፍረተ ወለተ ብእሲተ አቡከ ኢትክሥት እስመ እኅትከ ወለተ እምከ ይእቲ ወኢትክሥት ኀፍረታ ።,"The nakedness of thy father's wife's daughter, begotten of thy father, she is thy sister, thou shalt not uncover her nakedness." +የአባትህን እኅት ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአባትህ ዘመድ ናት።,ኀፍረተ እኅተ አቡከ ኢትክሥት እስመ ቤተ አቡከ ይእቲ ።,Thou shalt not uncover the nakedness of thy father's sister: she is thy father's near kinswoman. +የእናትህን እኅት ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የእናትህ ዘመድ ናት።,ኀፍረተ እኅተ እምከ ኢትክሥት እስመ ቤተ እምከ ይእቲ ።,Thou shalt not uncover the nakedness of thy mother's sister: for she is thy mother's near kinswoman. +የአባትህን ወንድም ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፥ ወደ ሚስቱም አትቅረብ፤ የአጎትህ ሚስት ናት።,ኀፍረተ ብእሲተ እኁሁ ለአቡከ ኢትክሥት እስመ ዘመድከ ይእቲ ።,"Thou shalt not uncover the nakedness of thy father's brother, thou shalt not approach to his wife: she is thine aunt." +የምራትህን ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የልጅህ ሚስት ናት፤ ኃፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ።,ኀፍረተ ብእሲተ ወልድከ ኢትክሥት ።,Thou shalt not uncover the nakedness of thy daughter in law: she is thy son's wife; thou shalt not uncover her nakedness. +የወንድምህን ሚስት ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የወንድምህ ኃፍረተ ሥጋ ነው።,ኀፍረተ ብእሲተ እኁከ ኢትክሥት ኀፍረተ እኅትከ ውእቱ ።,Thou shalt not uncover the nakedness of thy brother's wife: it is thy brother's nakedness. +የሴትንና የሴት ልጅዋን ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የወንድ ልጅዋን ሴት ልጅ ወይም የሴት ልጅዋን ሴት ልጅ ኃፍረተ ሥጋዋን ትግለጥ ዘንድ አታግባ፤ ዘመዶች ናቸው፤ ዝሙት ነው።,ኀፍረተ ብእሲት ምስለ ወለታ ኢትክሥት ወኢዘወለተ ወልዳ ወኢዘወለተ ወለታ ኢትግበር ከመ ትክሥት ኀፍረቶን እስመ ቤትከ ውእቶን ወኀጢአት ውእቱ ።,"Thou shalt not uncover the nakedness of a woman and her daughter, neither shalt thou take her son's daughter, or her daughter's daughter, to uncover her nakedness; for they are her near kinswomen: it is wickedness." +ሚስትህ በሕይወት ሳለች እኅትዋ ጣውንትዋ እንዳትሆን፥ ኃፍረተ ሥጋዋን ትገልጥ ዘንድ ከእርስዋ ጋር እኅትዋን አታግባ።,ወብእሲተ ምስለ እኅታ ኢታውስብ ከመ ታስተቃንኦን ወከመ ትክሥት ኀፍረቶን ዘዛቲኒ ወዘእንታክቲኒ እንዘ ዓዲሃ ሕያውት ይእቲ ።,"Neither shalt thou take a wife to her sister, to vex her, to uncover her nakedness, beside the other in her life time." +እርስዋም በመርገምዋ ርኵሰት ሳለች ኃፍረተ ሥጋዋን ትገልጥ ዘንድ ወደ ሴት አትቅረብ።,ወኀበ ብእሱት ትክት ኢትባእ እንበለ ትንጻሕ ከመ ትክሥት ኀፍረታ እንዘ ዓዲሃ ርኵስት ይእቲ ።,"Also thou shalt not approach unto a woman to uncover her nakedness, as long as she is put apart for her uncleanness." +እንዳትረክስባትም ከባልንጀራህ ሚስት ጋር አትተኛ።,ወኢትባእ ኀበ ብእሲተ ካልእከ ከመ ትስክብ ምስሌሃ ወኢትዝራእ ዘርአከ ላዕሌሃ ።,"Moreover thou shalt not lie carnally with thy neighbour's wife, to defile thyself with her." +ከዘርህም ለሞሎክ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ፥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወኢታስተፅምድ መልአከ ውሉደከ ከመ ኢታርኵስ ስሞ ለቅዱስ እስመ አነ እግዚአብሔር ።,"And thou shalt not let any of thy seed pass through the fire to Molech, neither shalt thou profane the name of thy God: I am the LORD." +ከሴትም ጋር እንደምትተኛ ከወንድ ጋር አትተኛ፤ ጸያፍ ነገር ነውና።,ወምስለ ተባዕት ኢትስክብ ከመ ምስለ አንስት እስመ ርኩስ ውእቱ ።,"Thou shalt not lie with mankind, as with womankind: it is abomination." +እንዳትረክስባትም ከእንሰሳ ጋር አትተኛ፤ ሴት ከእርሱ ጋር ትተኛ ዘንድ በእንስሳ ፊት አትቁም፤ የተጠላ ነገር ነውና።,ወኢትሑር ላዕለ እንስሳ ወኢትስክብ ከመ ታውፅእ ዘርአከ ላዕሌሁ ከመ ትርኰስ ቦቱ ወብእሲትኒ ኢተሑር ኀበ እንስሳ ከመ ይስክባ እስመ ርኩስ ውእቱ ።,Neither shalt thou lie with any beast to defile thyself therewith: neither shall any woman stand before a beast to lie down thereto: it is confusion. +በእነዚህ ሁሉ ከፊታችሁ የማሳድዳቸው አሕዛብ ረክሰዋልና በእነዚህ ነገሮች ሁሉ አትርከሱ።,ወኢታርኵሱ ርእሰክሙ በኵሉ ዝንቱ እስመ በኵሉ ዝንቱ ረኵሱ አሕዛብ እለ አነ አወፅኦሙ እምቅድሜክሙ ።,Defile not ye yourselves in any of these things: for in all these the nations are defiled which I cast out before you: +ምድሪቱም ረከሰች፤ ስለዚህ ኃጢአትዋን በእርስዋ ላይ እመልሳለሁ፥ ምድሪቱም የሚኖሩባትን ሰዎች ትተፋለች።,ወገመንዋ ለምድር ወበእንተ ዝንቱ ፈደይክዎሙ ወተቈጥዐቶሙ ምድር ለእለ ይነብሩ ላዕሌሃ ።,"And the land is defiled: therefore I do visit the iniquity thereof upon it, and the land itself vomiteth out her inhabitants." +ሥርዓቴንና ፍርዴን ጠብቁ፤ እናንተም የአገሩ ልጆች በእናንተም መካከል የሚኖሩት እንግዶች ከዚህ ርኵሰት ምንም አትሥሩ፤,ወዕቀቡ ኵሎ ሕግየ ወኵነኔየ ወኢትግበሩ ምንተኒ እምኵሉ ዝንቱ ዘርኩስ ኢዘእምፍጥረቱ ወኢግዩር ዘሀለወ ኀቤክሙ ።,"Ye shall therefore keep my statutes and my judgments, and shall not commit any of these abominations; neither any of your own nation, nor any stranger that sojourneth among you:" +ከእናንተ በፊት የነበሩ የአገሩ ልጆች ይህን ርኵሰት ሁሉ ሠርተዋልና፥ ምድሪቱም ረክሳለችና፤,እስመ ኵሎ ዘንተ ርኵሰ ገብሩ ሰብእ እለ እምቅድሜክሙ ተፈጥሩ ውስተ ምድር ወገመንዋ ለምድር ።,"For all these abominations have the men of the land done, which were before you, and the land is defiled;)" +ባረከሳችኋት ጊዜ ምድሪቱ ከእናንተ በፊት የነበረውን ሕዝብ እንደ ተፋች እናንተን እንዳትተፋችሁ።,ወከመ ኢትትቈጣዕክሙ ምድር ለእመ አርኰስክምዋ በከመ ተቈጥዐቶሙ ለአሕዛብ ለእለ እምቅድሜክሙ ።,"That the land spue not you out also, when ye defile it, as it spued out the nations that were before you." +ከዚህ ርኵሰት ሁሉ ማናቸውን የሚያደርግ ያ ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋልና።,እስመ ኵሉ ዘገብረ እምኵሉ ዝንቱ ርኩስ ትሤሮ ይእቲ ነፍስ እምነ ሕዝባ እንተ ገብረቶ ።,"For whosoever shall commit any of these abominations, even the souls that commit them shall be cut off from among their people." +ስለዚህ ከእናንተ በፊት የነበሩ ሰዎች የሠሩትን ጸያፍ የሆነውን ወግ ሁሉ እንዳትሠሩ፥ በእርሱም እንዳትረክሱ ሥር��ቴን ጠብቁ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ወዕቀቡ ትእዛዝየ ከመ ኢትግበሩ እምኵሉ ሕጎሙ ለርኩሳን ዘኮነ እምቅድሜክሙ ወኢትርኰሱ ቦሙ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Therefore shall ye keep mine ordinance, that ye commit not any one of these abominable customs, which were committed before you, and that ye defile not yourselves therein: I am the LORD your God." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +መብራቱን ሁልጊዜ እንድታበራበት ለመብራት ጥሩ ተወቅጦ የተጠለለ የወይራ ዘይት ያመጡልህ ዘንድ የእስራኤልን ልጆች እዘዛቸው።,አዝዞሙ ለደቂቀ እስራኤል ወያምጽኡ ለከ ቅብአ ዘይት ንጹሐ ወውጉአ ለማኅቶት በዘ ታኀቱ ማኅቶተ በኵሉ ጊዜ ፤,"Command the children of Israel, that they bring unto thee pure oil olive beaten for the light, to cause the lamps to burn continually." +በምስክሩ መጋረጃ ውጭ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ አሮን ከማታ እስከ ማለዳ ድረስ በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ ያሰናዳው፤ ለዘላለም ለልጅ ልጃችሁ ሥርዓት ይሁን።,አፍአ እምነ መንጦላዕት ዘደብተራ መርጡል ወያኀትውዋ አሮን ወደቂቁ እምሰርክ እስከ ነግህ ቅድመ እግዚአብሔር ለዘልፍ ሕገ ዘለዓለም ይኩንክሙ በመዋዕሊክሙ ።,"Without the vail of the testimony, in the tabernacle of the congregation, shall Aaron order it from the evening unto the morning before the LORD continually: it shall be a statute for ever in your generations." +በእግዚአብሔር ፊት በጥሩ መቅረዝ ላይ መብራቶቹን ሁልጊዜ ያሰናዳቸው።,ወዲበ መራናት እንተ ንጽሕት አኅትዉ ውእተ መኃትወ ቅድመ እግዚአብሔር እስከ ይጸብሕ ።,He shall order the lamps upon the pure candlestick before the LORD continually. +መልካሙንም ዱቄት ወስደህ አሥራ ሁለት ኅብስት ጋግር፤ በአንድ ኅብስት ውስጥ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ ይሁን።,ወንሥኡ ስንዳሌ ወግበሩ ዐሥሩ ወክልኤ ኅብስተ ዘክልኤቱ ዓሥራት ይኩን አሐዱ ኅብስቱ ።,"And thou shalt take fine flour, and bake twelve cakes thereof: two tenth deals shall be in one cake." +እነዚህንም ስድስት ስድስቱን በሁለት ተርታ አድርገህ በእግዚአብሔር ፊት በጥሩ ገበታ ላይ አኑራቸው።,ወትሠርዕዎ ምክዕቢተ ስድስተ ኅብስተ ትሠርዑ አሐተኒ ዲበ ማእድ እንተ ንጽሕት ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And thou shalt set them in two rows, six on a row, upon the pure table before the LORD." +ለእግዚአብሔርም ለእሳት ቍርባን በእንጀራው ላይ ለመታሰቢያ ይሆን ዘንድ በሁለቱ ተርታ ላይ ጥሩ ዕጣን አድርግ።,ወትሠርዑ ምስሌሁ ስኂነ ንጹሐ ወጼወ ወይከውን ውእቱ ኅብስተ ለተዝካር ሥሩዕ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And thou shalt put pure frankincense upon each row, that it may be on the bread for a memorial, even an offering made by fire unto the LORD." +በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ በሰንበት ቀን ሁሉ በተርታ ያድርገው፤ በእስራኤል ልጆች ዘንድ የዘላለም ቃል ኪዳን ነው።,ወበዕለተ ሰንበት ትሠርዕዎ ቅድመ እግዚአብሔር ለዘልፍ በኀበ ደቂቀ እስራኤል ወሕግ ዘለዓለም ውእቱ ።,"Every sabbath he shall set it in order before the LORD continually, being taken from the children of Israel by an everlasting covenant." +ለአሮንና ለልጆቹም ይሁን፤ በእሳት ከተደረገው ከእግዚአብሔር ቍርባን በዘላለም ሥርዓት ለእርሱ ቅዱስ ቅዱሳን ነውና በተቀደሰ ስፍራ ይብሉት።,ወይኩን ለአሮን ወለደቂቁ ወይብልዕዎ በመካን ቅዱስ እስመ ቅዱስ ዘቅዱሳን ውእቱ ሎቱ እምውስተ ዘይሠውዑ ለእግዚአብሔር ሕግ ዘለዓለም ውእቱ ።,And it shall be Aaron's and his sons'; and they shall eat it in the holy place: for it is most holy unto him of the offerings of the LORD made by fire by a perpetual statute. +አባቱ ግብፃዊ የነበረ የእስራኤላዊት ልጅ በእስራኤል ልጆች መካከል ወጣ፤ የእስራኤላዊቱ ልጅና አንድ እስራኤላዊ በሰፈር ውስጥ ተጣሉ፤,ወወፅአ ወልደ ብእሲት እስራኤላዊት ወአቡሁሰ ግብጻዊ ወእምውስተ ደቂቀ እስራኤል ወተበአሱ በውስተ ትዕይንት ወልደ እስራኤላዊት ወብእሲ እስራኤላዊ ።,"And the son of an Israelitish woman, whose father was an Egyptian, went out among the children of Israel: and this son of the Israelitish woman and a man of Israel strove together in the camp;" +የእስራኤላዊቱም ልጅ የእግዚአብሔርን ስም ሰደበ፥ አቃለለውም፤ ወደ ሙሴም አመጡት። እናቱም ከዳን ነገድ የደብራይ ልጅ ነበረች፥ ስምዋም ሰሎሚት ነበረ።,ወሰመየ ወልዳ ለእንታክቲ ብእሲት እስራኤላዊት ስመ እግዚአብሔር ወረገመ ወአምጽእዎ ኀበ ሙሴ ወስማ ለእሙ ሰሎሚት ወለተ ደብር ዘእምውስተ ነገደ ዳን ።,"And the Israelitish woman's son blasphemed the name of the LORD, and cursed. And they brought him unto Moses: (and his mother's name was Shelomith, the daughter of Dibri, of the tribe of Dan:)" +ከእግዚአብሔርም አፍ ስለ እርሱ ፍርድ እስኪወጣላቸው ድረስ በግዞት አኖሩት።,ወወደዮ ውስተ ሞቅሕ እስከ ይኴንኖ በትእዛዘ እግዚአብሔር ።,"And they put him in ward, that the mind of the LORD might be shewed them." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ተሳዳቢውን ከስፈሩ ወደ ውጭ አውጣው፤ የሰሙትም ሁሉ እጃቸውን በራሱ ላይ ይጫኑበት፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገረው።,አውፅኦ ለዘ ረገመ አፍአ እምትዕይንት ወይደዩ እደዊሆሙ ዲበ ርእሱ ኵሎሙ እለ ሰምዕዎ ወይወግርዎ በእበን ኵሉ ትዕይንት ።,"Bring forth him that hath cursed without the camp; and let all that heard him lay their hands upon his head, and let all the congregation stone him." +ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ትነግራለህ። ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኃጢአቱን ይሸከማል።,ወንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ብእሲ ብእሲ ለእመ ረገመ አምላከ ጌጋየ ይከውኖ ።,"And thou shalt speak unto the children of Israel, saying, Whosoever curseth his God shall bear his sin." +የእግዚአብሔርንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል፤ ማኅበሩም ሁሉ ይውገሩት፤ መጻተኛ ወይም የአገር ልጅ ቢሆን፥ የእግዚአብሔርን ስም በሰደበ ጊዜ ይገደል።,እስመ ሰመየ ስመ እግዚአብሔር ሞተ ለይሙት ፤ በእበን ለይውግርዎ ኵሉ ተዓይን እመኒ ግዩር ወእመኒ ዘእምፍጥረቱ እምከመ ሰመየ ስመ እግዚአብሔር ለይሙት ።,"And he that blasphemeth the name of the LORD, he shall surely be put to death, and all the congregation shall certainly stone him: as well the stranger, as he that is born in the land, when he blasphemeth the name of the LORD, shall be put to death." +ሰውንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።,ወብእሲ ዘቀተለ እምኵሉ ነፍሰ ሰብእ ለይቅትልዎ ።,And he that killeth any man shall surely be put to death. +እንስሳንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ሕይወት በሕይወት ፋንታ ካሣውን ይክፈል።,ወእመሰ እንስሳ ቀተለ ይፈዲ ነፍሰ ህየንተ ነፍስ ።,And he that killeth a beast shall make it good; beast for beast. +ሰውም ባልንጀራውን ቢጐዳ፥ እርሱ እንዳደረገ እንዲሁ ይደረግበት።,ወለእመሰቦ ዘአቍሰለ ካልአ በከመ ገብረ ላዕለ ካልኡ ከማሁ ይግበሩ ላዕሌሁ ።,"And if a man cause a blemish in his neighbour; as he hath done, so shall it be done to him;" +ስብራት በስብራት ፋንታ፥ ዓይን በዓይን ፋንታ፥ ጥርስ በጥርስ ፋንታ፥ ሰውን እንደ ጐዳ እንዲሁ ይደረግበት።,ስብረት ህየንተ ስብረት ወዐይን ህየንተ ዐይን ወስን ህየንተ ስን በከመ አቍሰለ ሰብአ ከማሁ ግበሩ ላዕሌሁ ።,"Breach for breach, eye for eye, tooth for tooth: as he hath caused a blemish in a man, so shall it be done to him again." +እንስሳውንም የሚገድል ካሣ ይተካ፤ ሰውንም የሚገድል ይገደል።,ወዘዘበጠ ሰብአ ወቀተለ ሞተ ለይሙት ።,"And he that killeth a beast, he shall restore it: and he that killeth a man, he shall be put to death." +እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ለመጻተኛና ለአገር ልጅ አንድ ዓይነት ሕግ ይሁንላችሁ።,አሐዱ ውእቱ ኵነኔሆሙ ለግዩርኒ ወለዘ እምፍጥረቱኒ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Ye shall have one manner of law, as well for the stranger, as for one of your own country: for I am the LORD your God." +ሙሴም ለእስራኤል ልጆች ተናገራቸው፤ ተሳዳቢውንም ከሰፈሩ ወደ ውጭ አወጡት፥ በድንጋይም ወገሩት። የእስራኤልም ልጆች እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው አደረጉ።,ወነገሮሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል ወአውፅእዎ ለዘፀርፈ አፍአ እምትዕይንት ወወገርዎ በእበን ኵሉ ተዓይን ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And Moses spake to the children of Israel, that they should bring forth him that had cursed out of the camp, and stone him with stones. And the children of Israel did as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን በሲና ተራራ ላይ እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ በደብረ ሲና ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses in mount Sinai, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። እኔ ወደምሰጣችሁ ምድር በገባችሁ ጊዜ ምድሪቱ ለእግዚአብሔር ሰንበት ታድርግ።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ አመ ቦእክሙ ውስተ ምድር እንተ አነ እሁበክሙ ወታዐርፍ ምድር እንተ አነ እሁበክሙ ወታሰነብት ለእግዚአብሔር ።,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, When ye come into the land which I give you, then shall the land keep a sabbath unto the LORD." +ስድስት ዓመት እርሻህን ዝራ፥ ስድስት ዓመትም ወይንህን ቍረጥ ፍሬዋንም አግባ።,ስድስተ ዓመተ ትዘርእ ገራህተከ ወስድስተ ዓመተ ትገምድ ወይነከ ወታስተጋብእ ፍሬሁ ።,"Six years thou shalt sow thy field, and six years thou shalt prune thy vineyard, and gather in the fruit thereof;" +በሰባተኛው ዓመት ግን ለምድሪቱ የዕረፍት ሰንበት፥ ለእግዚአብሔር ሰንበት፥ ትሁን፤ እርሻህን አትዝራ፥ ወይንህንም አትቍረጥ።,ወበሳብዕ ዓም ሰንበት ዕረፍት ውእቱ ለምድር ወታሰነብት ለእግዚአብሔር ፤ ገራህተከኒ ኢትዘርእ ወዐጸደ ወይንከኒ ኢትገምድ ።,"But in the seventh year shall be a sabbath of rest unto the land, a sabbath for the LORD: thou shalt neither sow thy field, nor prune thy vineyard." +የምድራችሁን የገቦ አትጨደው፥ ያልተቈረጠውንም የወይንህን ፍሬ አታከማች፤ ለምድሪቱ የዕረፍት ሰንበት ዓመት ይሁን።,ወዘለሊሁኒ ይበቍል ውስተ ገራህትከ ኢተዐፅድ ወአስካለኒ ዘቅዱስ ኢትቀሥም ዘይእቲ ዓመት እስመ ዕረፍታ ለምድር ውእቱ ።,"That which groweth of its own accord of thy harvest thou shalt not reap, neither gather the grapes of thy vine undressed: for it is a year of rest unto the land." +የምድርም ሰንበት ለአንተ፥ ለወንድ ባሪያህም፥ ለሴት ባሪያህም፥ ለምንደኛውም፥ ከአንተ ጋር ለሚኖር ለመጻተኛም ምግብ ይሁን።,ወይኩን ውእቱ ዘሰንበታ ለምድር መብልዐ ለከ ወለገብርከ ወለአመትከ ወለገባኢከ ወለፈላሲኒ ዘየኀድር ኀቤከ ፤,"And the sabbath of the land shall be meat for you; for thee, and for thy servant, and for thy maid, and for thy hired servant, and for thy stranger that sojourneth with thee," +ለእንስሶችህም፥ በምድርህም ላሉት አራዊት ፍሬዋ ሁሉ መኖ ይሁን።,ወለእንስሳከ ወለአራዊተ ምድርከኒ ይኩንክሙ መብልዐ ኵሉ እክሉ ።,"And for thy cattle, and for the beast that are in thy land, shall all the increase thereof be meat." +ሰባት ጊዜ ሰባት አድርገህ የዓመታትን ሰንበት ሰባት ቍጠር፤ የሰባት ዓመታትም ሰንበት ዘመን አርባ ዘጠኝ ዓመት ትቈጥራለህ።,ወትኌልቍ ለከ ሰብዐተ ዕረፍተ ዘሰብዐቱ ዓመት ዘምስብዒት ወእምዝ ትሬሲ ለከ ፯ሰናብተ በዘ ትዜንዉ በመጥቅዕ ውስተ ኵሉ ምድርክሙ በበ፵ወ፱ዓመት ።,"And thou shalt number seven sabbaths of years unto thee, seven times seven years; and the space of the seven sabbaths of years shall be unto thee forty and nine years." +ከዚያም በኋላ በሰባተኛው ወር በአሥረኛው ቀን በቀንደ መለከት ታውጃለህ፤ በማስተስረያ ቀን በምድራችሁ ሁሉ በቀንደ መለከት ታውጃላችሁ።,ወበሳብዕ ወርኅ በዕለተ አስተስርዮ ትዜንዉ በመጥቅዕ ውስተ ኵሉ ምድርክሙ ።,"Then shalt thou cause the trumpet of the jubile to sound on the tenth day of the seventh month, in the day of atonement shall ye make the trumpet sound throughout all your land." +አምሳኛውንም ��መት ትቀድሳላችሁ፥ በምድሪቱም ለሚኖሩባት ሁሉ ነጻነትን ታውጃላችሁ፤ እርሱ ለእናንተ ኢዮቤልዩ ነው፤ ሰው ሁሉ ወደ ርስቱና ወደ ወገኑ ይመለስ።,ወቀድስዋ ለይእቲ ዓመት ዘ፶ ኵላ ዓመታ ወስብኩ ተኀድጎ ውስተ ኵሉ ምድርክሙ ለኵሉ እለ ይነብሩ ውስቴታ እስመ ዓመተ ተኀድጎ ውእቱ ወተአምረ ይኩንክሙ ወይእቱ ኵሉ ውስተ ጥሪቱ ወይሑር ኵሉ ውስተ ሀገሩ ።,"And ye shall hallow the fiftieth year, and proclaim liberty throughout all the land unto all the inhabitants thereof: it shall be a jubile unto you; and ye shall return every man unto his possession, and ye shall return every man unto his family." +ያ አምሳኛው ዓመት ለእናንተ ኢዮቤልዩ ይሆናል፤ በእርሱም አትዝሩ፥ የገቦውንም አትጨዱ፥ የወይኑንም ፍሬ አታከማቹ።,ትእምርተ ተኀድጎ ወይኩንክሙ ውእቱ ዓመት ዘኀምሳ ኵላ ዓመታ ኢትዘርኡ ወኢተዐፅዱ እንበለ ዘለሊሁ በቍለ ወኢትቀሥሙ ዘተቀደሰ ባቲ ።,"A jubile shall that fiftieth year be unto you: ye shall not sow, neither reap that which groweth of itself in it, nor gather the grapes in it of thy vine undressed." +ኢዮቤልዩ ነውና የተቀደሰ ይሁንላችሁ፤ በሜዳ ላይ የበቀለውን ብሉ።,እስመ ትእምርተ ተኀድጎ ውእቱ ወቅዱሰ ይኩንክሙ ወብልዑ ዘእምውስተ ገዳም እክል ።,For it is the jubile; it shall be holy unto you: ye shall eat the increase thereof out of the field. +በዚች በኢዮቤልዩ ዓመት ሰው ሁሉ ወደ ርስቱ ይመለሳል።,ወበይእቲ ዓመት ዘትእምርተ ተኀድጎ የአቱ ኵሉ ውስተ ጥሪቱ ።,In the year of this jubile ye shall return every man unto his possession. +ለባልንጀራህም አንዳች ብትሸጥለት፥ ወይም ከባልንጀራህ እጅ ብትገዛ፥ ሰው ባልንጀራውን አያታልል።,ወእመኒ ቦ ዘሤጠ ኀበ ካልኡ ወእመኒ ቦ ዘተሣየጠ በኀበ ካልኡ ኢያጽኅቦ ለካልኡ ።,"And if thou sell ought unto thy neighbour, or buyest ought of thy neighbour's hand, ye shall not oppress one another:" +ከኢዮቤልዩ በኋላ እንደ ዓመታቱ ቍጥር ከባልንጀራህ ትገዛለህ፤ እርሱም እንደ መከሩ ዓመታት ቍጥር ይሸጥልሃል።,እምድኅረ ዓመተ ትእምርት ይሠይጥ ለካልኡ ወበመዋዕለ ይዘራእ እክል በውእቱ ዓመት ይፈድየከ ።,"According to the number of years after the jubile thou shalt buy of thy neighbour, and according unto the number of years of the fruits he shall sell unto thee:" +እንደ ዓመታቱ ብዛት ዋጋውን ታበዛለህ፥ እንደ ዓመታቱም ማነስ ዋጋውን ታሳንሳለህ፤ እንደ መከሩ ቍጥር ይሸጥልሃል።,በአምጣነ ብዝኆሙ ለእማንቱ ዓመት ያበዝኅ ጥሪቶ ወአመ ይትኀደጉ ውእቶሙ ዓመት የኀድግ ተሣይጦ ወበመዋዕለ ይዘራእ እክል ይፈድየከ ።,"According to the multitude of years thou shalt increase the price thereof, and according to the fewness of years thou shalt diminish the price of it: for according to the number of the years of the fruits doth he sell unto thee." +እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና ሰው ባልንጀራውን አያታልል፥ ነገር ግን አምላክህን ፍራ።,ወኢያጽኅብ ሰብእ ለካልኡ ወፍራህ እግዚአብሔር አምላክከ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,Ye shall not therefore oppress one another; but thou shalt fear thy God: for I am the LORD your God. +ሥርዓቴንም አድርጉ፥ ፍርዶቼንም ጠብቁ አድርጉትም፤ በምድሪቱም ውስጥ በጸጥታ ትኖራላችሁ።,ወግበሩ ኵሎ ኵነኔየ ወኵሎ ፍትሕየ ወዕቀብዎ ወግበርዎ ወትነብሩ ውስተ ምድርክሙ ተአሚነክሙ ።,"Wherefore ye shall do my statutes, and keep my judgments, and do them; and ye shall dwell in the land in safety." +ምድሪቱም ፍሬዋን ትሰጣለች፥ እስክትጠግቡም ድረስ ትበላላችሁ፤ በእርስዋም ውስጥ በጸጥታ ትኖራላችሁ።,ወትሁበክሙ ምድር ፍሬሃ ወትበልዑ ወትጸግቡ ወትነብሩ ውስቴታ እንዘ ትትአመኑ ።,"And the land shall yield her fruit, and ye shall eat your fill, and dwell therein in safety." +እናንተም። ካልዘራን፥ እህላችንንም ካላከማቸን በሰባተኛው ዓመት ምን እንበላለን? ብትሉ፥,ወእመሰ ትብሉ ምንተ ንበልዕ በውእቱ ሳብዕ ዓም ለእመ ኢዘራእነ ወለእመ ኢያስተጋባእነ እክለነ ፤,"And if ye shall say, What shall we eat the seventh year? behold, we shall not sow, nor gather in our increase:" +እኔ በስድስተኛው ዓመት በረከቴን በላያችሁ አዝዛለሁ፤ ምድሪቱም የሦስት ዓመት ፍሬ ታፈራለች።,እፌኑ በረከትየ ለክሙ አመ ሳድስ ዓም ወትገብር ፍሬሃ ዘሠለስቱ ዓመት እክል ።,"Then I will command my blessing upon you in the sixth year, and it shall bring forth fruit for three years." +በስምንተኛውም ዓመት ትዘራላችሁ፥ ከአሮጌውም እህል ትበላላችሁ፤ ፍሬዋ እስኪገባ፥ እስከ ዘጠነኛው ዓመት ድረስ፥ ከአሮጌው እህል ትበላላችሁ።,ወትዘርኡ እምኔሁ በሳምንኒ ዓም ወትበልዑ እምውእቱ እክል ከራሚ እስከ ታስዕ ዓም እስከ አመ ይበጽሕ እክላ ትበልዑ ብሉየ ከራሜ ።,"And ye shall sow the eighth year, and eat yet of old fruit until the ninth year; until her fruits come in ye shall eat of the old store." +ምድርም ለእኔ ናትና፥ እናንተም ከእኔ ጋር እንግዶችና መጻተኞች ናችሁና ምድርን ለዘላለም አትሽጡ።,ወምድርኒ ኢትሠየጥ ስሉጠ እስመ እንቲአየ ይእቲ ምድር ወእስመ አንትሙ ግዩራነ ወፈላስያነ ኮንክሙ ቅድሜየ ።,The land shall not be sold for ever: for the land is mine; for ye are strangers and sojourners with me. +በርስታችሁም ምድር ሁሉ መቤዠትን ለምድሪቱ አድርጉ።,ወበኵሉ ደወለ ምድርክሙ ኀበ ምኵናነ ዘዚአክሙ ታቤዝዉ ምድረ ።,And in all the land of your possession ye shall grant a redemption for the land. +ወንድምህም ቢደኸይ ከርስቱም ቢሸጥ፥ ለእርሱ የቀረበ ዘመዱ መጥቶ ወንድሙ የሸጠውን ይቤዠዋል።,ለእመ ነደየ ካልእከ ዘምስሌከ ወሤጠከ ምድሮ ወእምዝ መጽአ ዘቅሩቡ ዘይኰስዮ ታቤዝዎ ዘሤጠ እኁሁ ።,"If thy brother be waxen poor, and hath sold away some of his possession, and if any of his kin come to redeem it, then shall he redeem that which his brother sold." +የሚቤዠውም ሰው ቢያጣ፥ እርሱም እጁ ቢረጥብ፥ ለመቤዠትም የሚበቃ ቢያገኝ፥,ወእመኒ ዘአልቦ ዘይኰስዮ ውእቱ ወእምዝ ረከበ ውስተ እዴሁ ወአእከለ ለቤዝወቱ ፤,"And if the man have none to redeem it, and himself be able to redeem it;" +የሽያጩን ዘመን ቈጥሮ የቀረውን ወደ ገዛው ሰው ይመልስ፤ እርሱም ወደ ርስቱ ይመለስ።,ወይኌልቁ ሎቱ ዓመተ ዘእምአመ ሤጠ ወይፈድዮ በመጠነ በጽሐ ለውእቱ ብእሲ ዘኀቤሁ ሤጠ ወይገብእ ሎቱ ገራህቱ ።,"Then let him count the years of the sale thereof, and restore the overplus unto the man to whom he sold it; that he may return unto his possession." +ለራሱም ዕዳውን መክፈል ባይችል፥ ሽያጩ በገዛው ሰው እጅ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ ይቀመጥ፤ በኢዮቤልዩም ዓመት ይውጣ፥ እርሱም ወደ ርስቱ ይመለስ።,ወእመሰ ኢረከበ ውስተ እዴሁ በአምጣነ ይፈድዮ ይከውን ገራህቱ ለዘተሣየጦ እስከ አመ ዓመተ ተኀድጎ ወየሐውር በዓመተ ተኀድጎ ወያገብእ ሎቱ ገራህቶ ።,"But if he be not able to restore it to him, then that which is sold shall remain in the hand of him that hath bought it until the year of jubile: and in the jubile it shall go out, and he shall return unto his possession." +ሰውም ቅጥር ባለበት ከተማ መኖሪያ ቤትን ቢሸጥ፥ ከተሸጠ በኋላ አንድ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ ለመቤዠት ይችላል፤ ለአንድ ሙሉ ዓመት መቤዠት ይችላል።,ወለእመቦ ዘሤጠ ቤቶ ወበውስተ ሀገር እንተ ባቲ ቅጽረ እስከ ይፌጽም መዋዕለ ይእቲ ዓመት ይከውኖ ለቤዝዎ ወያቤዝውዎ ።,"And if a man sell a dwelling house in a walled city, then he may redeem it within a whole year after it is sold; within a full year may he redeem it." +አንድ ዓመትም እስኪጨረስ ባይቤዠው፥ ቅጥር ባለበት ከተማ የሚሆን ቤት ለገዛው ለልጅ ልጁ ለዘላለም ይጸናለታል፤ በኢዮቤልዩም ከእርሱ አይወጣም።,ወእመሰ ተፈጸመት ኵላ ይእቲ ዓመት ወኢቤዘወ ስሉጠ ይከውኖ ውእቱ ቤት ለዘተሣየጠ ወየሐትትዎ ሎቱ ውእተ ቤተ ዘሀለወ ውስተ ሀገር እንተ ባቲ ቅጽረ ወይከውኖ ለውሉዶ ውሉዱ ወኢይነሥእዎ እምኔሁ አመ ተኀድጎ ።,"And if it be not redeemed within the space of a full year, then the house that is in the walled city shall be established for ever to him that bought it throughout his generations: it shall not go out in the jubile." +ቅጥር በሌለበት መንደር ያሉ ቤቶች ግን እንደ እርሻ ይቈጠራሉ፤ ይቤዣሉ፥ በኢዮቤልዩም ይወጣሉ።,ወአብያተሰ ዘውስተ ሀገር እንተ አልባቲ ቅጽረ ዐውዳ ከመ ገራህተ ምድር ይትቤዘዉ ወበኵሉ ጊዜ ያቤዝውዎ ወአመ ተኀድጎኒ ያገብእዎ ።,"But the houses of the villages which have no wall round about them shall be counted as the fields of the country: they may be redeemed, and they shall go out in the jubile." +በእነርሱ ከተማ ያለ የሌዋውያን ቤት ግን ሌዋውያን ለዘላለም መቤዠት ይችላሉ።,ወአህጉረ ሌዋውያንኒ ይትቤዘዉ በኵሉ ጊዜ አብያቲሆሙ ዘውስተ አህጉሪሆሙ ወያቤዝውዎሙ ለሌዋውያን ።,"Notwithstanding the cities of the Levites, and the houses of the cities of their possession, may the Levites redeem at any time." +ማናቸውም ሰው ከሌዋውያን ቢገዛ፥ በእስራኤል ልጆች መካከል የሌዋውያን ከተማ ቤቶች ርስቶቻቸው ናቸውና በርስቱ ከተማ ያለ የተሸጠው ቤት በኢዮቤልዩ ይመለሳል።,ወኵሉ ዘተቤዘወ በኀበ ሌዋውያን ወእመኒ አብያት ዘውስተ አህጉሪሆሙ ዘገብአ ለአብዕልቲሁ ተሠይጦ ዘአግብኡ አመ ተኀድጎ በደወለ ዚአሆሙ እስመ አብያተ አህጉሪሆሙ ለሌዋውያን ውእቱ ምኵናን ዘዚአሆሙ ይኩን በማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And if a man purchase of the Levites, then the house that was sold, and the city of his possession, shall go out in the year of jubile: for the houses of the cities of the Levites are their possession among the children of Israel." +በከተማቸውም ዙሪያ ያለችው መሰምርያ የዘላለም ርስታቸው ናትና አትሸጥም።,ወገራውህኒ ዘደወለ አህጉሪሆሙ ኢይሠየጥ እስመ ደወሎሙ ውእቱ ዘለዓለም ።,But the field of the suburbs of their cities may not be sold; for it is their perpetual possession. +ወንድምህ ቢደኸይ እጁም በአንተ ዘንድ ቢደክም፥ አጽናው፤ እንደ እንግዳና እንደ መጻተኛም ከአንተ ጋር ይኑር።,ወእመኒ ነደየ ካልእከ ዘምስሌከ ወስእነ ተገብሮ በኀቤከ ተዐቅቦ ከመ ግዩር ወፈላስ ወየሐዩ ካልእከ ምስሌከ ።,"And if thy brother be waxen poor, and fallen in decay with thee; then thou shalt relieve him: yea, though he be a stranger, or a sojourner; that he may live with thee." +ወንድምህ ከአንተ ጋር ይኖር ዘንድ ከእርሱ ምንም ወለድ ወይም ትርፍ አትውሰድ፤ ነገር ግን አምላክህን ፍራ።,ወኢትንሣእ እምኔሁ ርዴ ወኢእመ ብዙኀ አጐንደየ ወፍራህ አምላክከ እስመ አነ እግዚአብሔር ወይሕየው ካልእከ ምስሌከ ።,"Take thou no usury of him, or increase: but fear thy God; that thy brother may live with thee." +ብርህን በወለድ አታበድረው፤ መኖህንም በትርፍ አትስጠው።,ወኢትሁቦ ወርቀከ በርዴ ወእክለከኒ ኢትትረደዮ ።,"Thou shalt not give him thy money upon usury, nor lend him thy victuals for increase." +የከነዓንን ምድር እሰጣችሁ ዘንድ፥ አምላክም እሆናችሁ ዘንድ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,እስመ አነ እግዚአብሔር ዘአውፃእኩክሙ እምነ ምድረ ግብጽ ከመ አሀብክሙ ምድረ ከናአን ወእኩንክሙ አምላክክሙ ።,"I am the LORD your God, which brought you forth out of the land of Egypt, to give you the land of Canaan, and to be your God." +ወንድምህም ቢደኸይ ራሱንም ለአንተ ቢሸጥ፥ እንደ ባሪያ አድርገህ አትግዛው።,ወእመ ተፀነሰ ካልእከ ወተሠይጠ ኀቤከ ኢይትቀነይ ለከ ከመ ገብር ።,"And if thy brother that dwelleth by thee be waxen poor, and be sold unto thee; thou shalt not compel him to serve as a bondservant:" +እንደ ምንደኛና እንደ መጻተኛ ከአንተ ጋር ይሁን፤ እስከ ኢዮቤልዩም ዓመት ያገልግልህ።,አላ ከመ ገባኢ ወከመ ፈላሲ ይኩንከ እስከ ዓመተ ተኀድጎ ይትቀነይ ለከ ።,"But as an hired servant, and as a sojourner, he shall be with thee, and shall serve thee unto the year of jubile:" +በዚያን ጊዜም እርሱ ከልጆቹ ጋር ከአንተ ይውጣ፥ ወደ ወገኖቹም ወደ አባቱም ርስት ይመለስ።,ወአመ ዓመተ ተኀድጎ ይወፅእ ውእቱ ወደቂቁ ምስሌሁ ወይገብእ ውስተ አዝማዲሁ ወውስተ ደወሉ ወየሐውር ብሔሮ ።,"And then shall he depart from thee, both he and his children with him, and shall return unto his own family, and unto the possession of his fathers shall he return." +ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው ባሪያዎቼ ናቸውና እንደ ባሪያዎች አይሸጡ።,እስመ አግብርተ ዚአየ እሙንቱ እለ አውፃእኩ እምነ ምድረ ግብጽ ፤ ኢይሠየጡ ከመ ይሠየጥ ገብር ።,"For they are my servants, which I brought forth out of the land of Egypt: they shall not be sold as bondmen." +በጽኑ እጅ አትግዛው፥ ነገር ግን አምላክህን ፍራ።,ወኢታጠውቆ በጻማ ወፍራህ እግዚአብሔር አምላክከ ።,Thou shalt not rule over him with rigour; but shalt fear thy God. +ወንድ ባሪያና ሴት ባሪያ መግዛት ብትፈልግ ግን በዙሪያችሁ ካሉት ከእነርሱ ከአሕዛብ ወንድና ሴት ባሪያዎችን ግዙ።,ወገብረሰ ወአመተኒ መጠነ ረከብከ እምውስተ አሕዛብ እለ ዐውድክሙ እምኔሆሙ ታጠርዩ ገብረኒ ወአመተኒ ።,"Both thy bondmen, and thy bondmaids, which thou shalt have, shall be of the heathen that are round about you; of them shall ye buy bondmen and bondmaids." +ደግሞም በእናንተ መካከል ከሚቀመጡት መጻተኞች፥ በምድራችሁም ውስጥ ከወለዱአቸው በእናንተ መካከል ከሚቀመጡት ከዘራቸው ውስጥ ባሪያዎችን ግዙ፤ ርስትም ይሁኑላችሁ።,ወእምውስተ ደቂቆሙኒ ለእለ የኀድሩ ምስሌክሙ እምኔሆሙ ታጠርዩ ወእምውስተ አዝማዲሆሙኒ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ውስተ ምድርክሙ ለጥሪትክሙ ይኩኑክሙ ።,"Moreover of the children of the strangers that do sojourn among you, of them shall ye buy, and of their families that are with you, which they begat in your land: and they shall be your possession." +ከእናንተም በኋላ ልጆቻችሁ ይወርሱአቸው ዘንድ ተዉአቸው፤ ከእነርሱም ባሪያዎችን ለዘላለም ትወስዳላችሁ፤ ነገር ግን የእስራኤልን ልጆች ወንድሞቻችሁን በጽኑ እጅ አትግዙአቸው።,ወለውሉድክሙኒ እምውስቴቶሙ ተከፈልዎሙ ወይኩኑክሙ ለጥሪትክሙ ለዓለም ወለዘ እምውስተ አኀዊከ ዘእምደቂቀ እስራኤል አሐዱ አሐዱ ኢያጥቆ ለካልኡ በጻማ ።,"And ye shall take them as an inheritance for your children after you, to inherit them for a possession; they shall be your bondmen for ever: but over your brethren the children of Israel, ye shall not rule one over another with rigour." +በአንተም ዘንድ የሚኖር መጻተኛ ወይም እንግዳ ሀብታም ቢሆን፥ ወንድምህም በእርሱ አጠገብ ቢደኸይ፥ ራሱንም ለመጻተኛው ወይም ለእንግዳው ወይም ለወገኖቹ ዘር ቢሸጥ፥,ወእመሰ ረከበ ውስተ እዴሁ ውእቱ ግዩር ወእመኒ ዝክቱ ፈላስ ዘኀቤከ ወይቤለከ ሰብአቲሁ አቤዝወኒዮ ለዝንቱ ግዩር አው ለዝክቱ ፈላስ ዘኀቤከ ፤,"And if a sojourner or stranger wax rich by thee, and thy brother that dwelleth by him wax poor, and sell himself unto the stranger or sojourner by thee, or to the stock of the stranger's family:" +ከተሸጠ በኋላ መቤዠት ይችላል፤ ከወንድሞቹ አንዱ ይቤዠው፤,እምድኅረ ተሣየጥካሆሙ እመኒ ዘሰብአቲሁ ለውእቱ ግዩር ታቤዝዎ ወይቤዝዎ አሐዱ እምውስተ ሰብአቲሁ ፤,After that he is sold he may be redeemed again; one of his brethren may redeem him: +ወይም አጎቱ ወይም የአጎቱ ልጅ ይቤዠው፤ ወይም ከወገኑ ለእርሱ የቀረበ ዘመድ ይቤዠው፤ ወይም እርሱ እጁ ቢረጥብ ራሱን ይቤዠው።,እመኒ እምውስተ አኀወ አቡሁ ወእመኒ ወልደ እኁሁ ለአቡሁ ይቤዝውዎ አው እምውስተ ሰብአቲሁ አው እምነ ሥጋሁ አው እምውስተ ነገዱ ይቤዝዎ ወለእመሰ ረከበ ውስተ እዴሁ ለሊሁ ይቤዙ ርእሶ ።,"Either his uncle, or his uncle's son, may redeem him, or any that is nigh of kin unto him of his family may redeem him; or if he be able, he may redeem himself." +ከገዛውም ሰው ጋር ከገዛበት ዓመት ጀምሮ እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ ይቍጠር፤ የሽያጩም ብር እንደ ዓመታቱ ቍጥር ይሁን፤ እንደ ምንደኛውም ዘመን ከእርሱ ጋር ይሁን።,ወየሐስቡ ሎቱ ለዘተሣየጦ እምዓመት ዘተሣየጦ እስከ ዓመተ ተኀድጎ ወይሬስዩ ሎቱ ወርቀ ሤጦ ከመ ዘዕለቱ ለገባኢ ዘእምዓመት እስከ ዓመት ዘሀለወ ምስሌሁ ።,"And he shall reckon with him that bought him from the year that he was sold to him unto the year of jubile: and the price of his sale shall be according unto the number of years, according to the time of an hired servant shall it be with him." +ብዙ ዓመታትም ቢቀሩ እንደ እነርሱ ቍጥር ከሽያጩ ብር የመቤዠቱን ዋጋ ይመልስ።,ወእመ ወሰከ እምነ ሰማንቱ ዓም ይሁብ ቤዛሁ እምውስተ ወርቀ ሤጡ ።,"If there be yet many years behind, according unto them he shall give again the price of his redemption out of the money that he was bought for." +እስከ ኢዮቤልዩ ዓመት ድረስ ጥቂቶች ዓመታት ቢቀሩ ከእርሱ ጋር ይቈጥራል፤ እንደ ዓመታቱም መጠንየመቤዠቱን ዋጋ ይመልስ።,ወእመሰ ሕዳጥ ተርፈ ዓመት እስከ ዓመተ ተኀድጎ የኀስቡ ሎቱ ዓመቲሁ ወይሁብ ቤዛሁ ፤,"And if there remain but few years unto the year of jubile, then he shall count with him, and according unto his years shall he give him again the price of his redemption." +በየዓመቱ እንደ ምንደኛ ከእርሱ ጋር ይኑር፤ በፊትህ በጽኑ እጅ አይግዛው።,ከመ ዐስበ ገባኢ ዘእምዓመት እስከ ዓመት ዘሀለወ ምስሌሁ ወአኮ ዘለለ ዓመት ዘጻመወ ሎቱ በቅድሜሁ ።,And as a yearly hired servant shall he be with him: and the other shall not rule with rigour over him in thy sight. +በዚህ ዘመን ሁሉ ግን ባይቤዥ በኢዮቤልዩ ዓመት እርሱ ከልጆቹ ጋር ይውጣ።,ወእመሰ ኢተቤዘወ ከመዝ አመ ዓመተ ተኀድጎ ይወፅእ እምኔሁ ምስለ ደቂቁ ።,"And if he be not redeemed in these years, then he shall go out in the year of jubile, both he, and his children with him." +የእስራኤል ልጆች ለእኔ ባሪያዎች ናቸውና፤ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው ባሪያዎቼ ናቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,እስመ አግብርተ ዚአየ እሙንቱ ደቂቀ እስራኤል እል አውፃእኩ እምነ ግብጽ ወአነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,For unto me the children of Israel are servants; they are my servants whom I brought forth out of the land of Egypt: I am the LORD your God. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ እንዲህ ባላቸው። እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ቅዱስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ።,በሎሙ ለኵሉ ተዓይነ ደቂቀ እስራኤል ቅዱሳነ ኩኑ እስመ ቅዱስ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Speak unto all the congregation of the children of Israel, and say unto them, Ye shall be holy: for I the LORD your God am holy." +ከእናንተ ሰው ሁሉ እናቱንና አባቱን ይፍራ፥ ሰንበታቴንም ጠብቁ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,አሐዱ አሐዱ እምኔክሙ ይፍራህ አባሁ ወእሞ ወሰንበታትየ ዕቀቡ ።,"Ye shall fear every man his mother, and his father, and keep my sabbaths: I am the LORD your God." +ወደ ጣዖታትም ዘወር አትበሉ፥ ቀልጠው የተሠሩትንም የአማልክት ምስሎች ለእናንተ አታድርጉ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ወኢትትልዉ አማልክተ ወኢትግበሩ ለክሙ አማልክተ ዘስብኮ እስመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Turn ye not unto idols, nor make to yourselves molten gods: I am the LORD your God." +የደኅንነትንም መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ስትሰዉ እርሱን ደስ እንድታሰኙበት ሠዉት።,ወእመ ሦዕክሙ መሥዋዕተ መድኀኒት ለእግዚአብሔር አንጺሐክሙ ሡዑ ።,"And if ye offer a sacrifice of peace offerings unto the LORD, ye shall offer it at your own will." +በምትሠዉት ቀንና በነጋው ይበላል፤ እስከ ሦስተኛውም ቀን ድረስ ቢተርፍ በእሳት ይቃጠላል።,ወበዕለተ ትሠውዑ ይብልዕዎ ወበሳኒታ ወለእመቦ ዘተርፈ በሣልስት ዕለት በእሳት ያውዕይዎ ።,"It shall be eaten the same day ye offer it, and on the morrow: and if ought remain until the third day, it shall be burnt in the fire." +በሦስተኛውም ቀን ቢበላ ጸያፍ ነው፥ ደስም አያሰኝም፤,ወለእመሰ በልዕዎ ውስተ ብትክ ይትኌለቍ ወኢይሰጠዎ ።,"And if it be eaten at all on the third day, it is abominable; it shall not be accepted." +የበላውም ለእግዚአብሔር የተቀደሰውን ነገር አርክሶአልና ኃጢአቱን ይሸከማል፤ ያም ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።,ወዘበልዖ ኀጢአተ ይከውኖ እስመ አርኰሰ ቅድሳቶ ለእግዚአብሔር ወትሰሮ ይእቲ ነፍስ እንተ በልዐቶ እምነ ሕዝባ ።,"Therefore every one that eateth it shall bear his iniquity, because he hath profaned the hallowed thing of the LORD: and that soul shall be cut off from among his people." +የምድራችሁንም መከር በሰበሰባችሁ ጊዜ የእርሻችሁን ድንበር ፈጽማችሁ አትጨዱ፥ የመከሩንም ቃርሚያ አትልቀሙ።,ወአመ ማእረር ሶበ ተዐፅዱ ምድረክሙ ኢታንጽሑ ዐፂደ ገራህትክሙ ወኢትእርዩ ዘወድቀ እክለ እንዘ ተዐፅዱ ።,"And when ye reap the harvest of your land, thou shalt not wholly reap the corners of thy field, neither shalt thou gather the gleanings of thy harvest." +የወይንህንም ቃርሚያ አትቃርም፥ የወደቀውንም የወይንህን ፍሬ አትሰብስብ፤ ለድሆችና ለእንግዶች ተወው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ወዐጸደ ወይንከኒ ኢታንጽሕ ቀሲመ ወኢትትቀረም ሕንባባተ ወይንከ ዘወድቀ ለነዳይ ወለግዩር ተኀድጎ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"And thou shalt not glean thy vineyard, neither shalt thou gather every grape of thy vineyard; thou shalt leave them for the poor and stranger: I am the LORD your God." +አትስረቁ፥ አትካዱም፥ ከእናንተም እርስ በርሳችሁ ሐሰት አትነጋገሩ።,ኢትስርቁ ወኢተሐስዉ ወአልቦ ዘይትአገል ካልኦ ።,"Ye shall not steal, neither deal falsely, neither lie one to another." +በስሜም በሐሰት አትማሉ፥ የአምላካችሁንም ስም አታርክሱ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወኢትምሐሉ በስምየ በሐሰት ወኢታርኵሱ ስሞ ቅዱሰ ለአምላክክሙ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"And ye shall not swear by my name falsely, neither shalt thou profane the name of thy God: I am the LORD." +በባልንጀራህ ግፍ አታድርግ፥ አትቀማውም። የሞያተኛው ዋጋ እስከ ነገ ድረስ በአንተ ዘንድ አይደርብህ።,ወኢተዐምፅ ካልአከ ወኢትሂድ ወኢይቢት ኀቤከ ዐስቡ ለዐሳብከ እስከ ይጸብሕ ።,"Thou shalt not defraud thy neighbour, neither rob him: the wages of him that is hired shall not abide with thee all night until the morning." +ደንቆሮውን አትስደብ፥ በዕውርም ፊት ዕንቅፋት አታድርግ፥ ነገር ግን አምላክህን ፍራ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወኢትንብብ ሕሡመ ላዕለ ጽሙም ወኢትደይ ዕቅፍተ ቅድመ ዕውር ወፍርሆ ለእግዚአብሔር አምላክከ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Thou shalt not curse the deaf, nor put a stumblingblock before the blind, but shalt fear thy God: I am the LORD." +በፍርድ ዓመፃ አታድርጉ፤ ለድሀ አታድላ፥ ባለ ጠጋውንም አታክብር፤ ነገር ግን ለባልንጀራህ በእውነት ፍረድ።,ወኢትግበሩ ዐመፃ ውስተ ፍትሕ ወኢታድልዉ ለገጸ ነዳይ ወኢታድሉ ለገጸ ዐቢይ በጽድቅ ኰንኖ ለካልእከ ።,"Ye shall do no unrighteousness in judgment: thou shalt not respect the person of the poor, nor honour the person of the mighty: but in righteousness shalt thou judge thy neighbour." +በሕዝብህ መካከል በሸንጋይነት አትዙር፤ በባልንጀራህም ደም ላይ አትቁም፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወኢትሑር በጕሕሉት ውስተ ሕዝብከ ወኢትቁም ላዕለ ነፍሰ ካልእከ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,Thou shalt not go up and down as a talebearer among thy people: neither shalt thou stand against the blood of thy neighbour: I am the LORD. +ወንድምህን በልብህ አትጥላው፤ በባልንጀራህ ምክንያት ኃጢአት እንዳይሆንብህ ገሥጸው።,ወኢትጽልኦ ለካልእከ በልብከ ፤ ትዛለፎ ወታየድዖ ዘተሐይሶ ለካልእከ ወኢትግበር በእንቲአሁ ኀጢአተ ።,"Thou shalt not hate thy brother in thine heart: thou shalt in any wise rebuke thy neighbour, and not suffer sin upon him." +አትበቀልም፥ በሕዝብህም ልጆች ቂም አትያዝ፥ ነገር ግን ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወኢትትበቀል ለሊከ ወኢትትቀየም ላዕለ ደቂቀ ሕዝብከ ወአፍቅር ካልአከ ከመ ርእስከ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Thou shalt not avenge, nor bear any grudge against the children of thy people, but thou shalt love thy neighbour as thyself: I am the LORD." +ሥርዓቴን ጠብቁ። እንስሳህ ከሌላ ዓይነት ጋር አይደባለቅ፤ በእርሻህም ሁለት ዓይነት ዘር አትዝራ፤ ከሁለት ዓይነት ነገር የተሠራ ልብስ አትልበስ።,ዕቀቡ ሕግየ ወኢትሕርስ ብዕራይከ በዘ ባዕድ አርዑት ወኢትትክል ውስተ ዐፀደ ወይንከ ዘዘ ዚአሁ ወልብሰኒ ዘእምክልኤቱ እንመቱ ኀፍረቱ ውእቱ ወኢትልበሶ ።,Ye shall keep my statutes. Thou shalt not let thy cattle gender with a diverse kind: thou shalt not sow thy field with mingled seed: neither shall a garment mingled of linen and woollen come upon thee. +ማናቸውም ሰው ከሴት ባሪያ ጋር ቢተኛ፥ እርስዋም ለባል የተሰጠች ዋጋዋም ያልተከፈለ አርነት ያልወጣች ብትሆን፥ ቅጣት አለባቸው፤ አርነት አልወጣችምና አይገደሉም።,ወዘሰክበ ምስለ ብእሲት እንተ ዕቅብት ይእቲ ለብእሲ ገብር እንተ ቤዛሃ ኢተውህበ ላቲ ወግዕዛነ ኢተግዕዘት ይዔይኑ ሎሙ ዘይሁብዎሙ ወኢይመውቱ እስመ ኢተግዕዘት ።,"And whosoever lieth carnally with a woman, that is a bondmaid, betrothed to an husband, and not at all redeemed, nor freedom given her; she shall be scourged; they shall not be put to death, because she was not free." +እርሱም የበደሉን መሥዋዕት ይዞ ወደ እግዚአብሔር ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ይመጣል፥ ለበደልም መሥዋዕት አውራ በግ ያመጣል።,ወያመጽእ ዘበእንተ ንስሓሁ ለእግዚአብሔር ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል በግዐ ዘንስሓ ።,"And he shall bring his trespass offering unto the LORD, unto the door of the tabernacle of the congregation, even a ram for a trespass offering." +ካህኑም ስለ ሠራው ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት በበደል መሥዋዕት በግ ያስተሰርይለታል፤ የሠራውም ኃጢአት ይቀርለታል።,ወያስተሰሪ ሎቱ ካህን በውእቱ በግዕ ዘንስሓ ቅድመ እግዚአብሔር እስመ ነስሐ በዘ አበሰ ወትትኀደግ ሎቱ ኀጢአቱ እንተ አበሰ ።,And the priest shall make an atonement for him with the ram of the trespass offering before the LORD for his sin which he hath done: and the sin which he hath done shall be forgiven him. +ወደ አገሩም በገባችሁ ጊዜ፥ የሚበላ የፍሬ ዛፍ ሁሉ በተከላችሁም ጊዜ፥ ፍሬውን እንዳልተገረዘ ትቈጥሩታላችሁ፤ ሦስት ዓመት እንዳልተገረዘ ይሆንላችኋል፤ አይበላም።,ወአመ ቦእክሙ ውስተ ምድር እንተ ይሁበክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወተከልክሙ እምኵሉ ዕፅ ዘይበልዑ ታነጽሕዎ እምኵሉ ርኵሱ ወፍሬሁ ዘሠለስቱ ዓም ርኩስ ውእቱ ለክሙ ኢትብልዕዎ ።,"And when ye shall come into the land, and shall have planted all manner of trees for food, then ye shall count the fruit thereof as uncircumcised: three years shall it be as uncircumcised unto you: it shall not be eaten of." +የአራተኛውም ዓመት ፍሬ ሁሉ ለእግዚአብሔር ምስጋና ቅዱስ ይሁን።,ወበራብዕ ዓም ይኩን ኵሉ ፍሬሁ ቅዱሰ ወስቡሐ ለእግዚአብሔር ።,But in the fourth year all the fruit thereof shall be holy to praise the LORD withal. +ፍሬውም ይበዛላችሁ ዘንድ የአምስተኛውን ዓመት ፍሬ ብሉ፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ወበኃምስ ዓም ብልዑ ፍሬሁ ለክሙ ውእቱ እክሉ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"And in the fifth year shall ye eat of the fruit thereof, that it may yield unto you the increase thereof: I am the LORD your God." +ከደሙ ጋር ምንም አትብሉ፤ አስማትም አታድርጉ፥ ሞራ ገላጭም አትሁኑ።,ወኢትብልዑ በውስተ አድባር ወኢትርኰሱ ወኢትጠየሩ በዖፍ ።,"Ye shall not eat any thing with the blood: neither shall ye use enchantment, nor observe times." +የራስ ጠጕራችሁንም ዙሪያውን አትከርክሙት፥ ጢማችሁንም ዙሪያውን አትቍረጡት።,ወኢትግበሩ ለክሙ ቍንዛዕተ እምነ ሥዕርተ ርእስክሙ ወኢትላጽዩ ጽሕመ ገጽክሙ ።,"Ye shall not round the corners of your heads, neither shalt thou mar the corners of thy beard." +ስለ ሞተውም ሥጋችሁን አትንጩ፥ ገላችሁንም አትንቀሱት፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወእመቦ ዘሞተ መላጼ ኢታቅርቡ ውስተ ሥጋክሙ ወኢትፍጥሩ ለክሙ ፈጠራ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Ye shall not make any cuttings in your flesh for the dead, nor print any marks upon you: I am the LORD." +ምድሪቱ ከግልሙትና ከርኵሰትም እንዳትሞላ ሴት ልጅህን ታመነዝር ዘንድ አታርክሳት።,ወኢታርኵስ ወለተከ ወኢታዘምዋ ወኢትዘሙ ምድር ወትምላእ ምድር ዐመፃ ።,"Do not prostitute thy daughter, to cause her to be a whore; lest the land fall to whoredom, and the land become full of wickedness." +ሰንበታቴን ጠብቁ፥ መቅደሴንም አክብሩ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ዕቀቡ ሰንበትየ ወፍርሁ እምነ ቅዱሳንየ እስመ አነ እግዚአብሔር ።,"Ye shall keep my sabbaths, and reverence my sanctuary: I am the LORD." +ወደ መናፍስት ጠሪዎችና ወደ ጠንቋዮች አትሂዱ፤ እንዳትረክሱባቸውም አትፈልጉአቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ወኢትትልዉ ሰብአ ሐርሶ ወኢትትልዉ ሰብአ ሥራይ ከመ ኢትርኰሱ ቦሙ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Regard not them that have familiar spirits, neither seek after wizards, to be defiled by them: I am the LORD your God." +በሽበታሙ ፊት ተነሣ፥ ሽማግሌውንም አክብር፥ አምላክህንም ፍራ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ቅድመ ዘሢበት ተንሥእ ወአክብር ገጸ አረጋዊ ወፍራህ እግዚአብሔር አምላክከ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Thou shalt rise up before the hoary head, and honour the face of the old man, and fear thy God: I am the LORD." +በአገራችሁ ውስጥ ከእናንተ ጋር እንግዳ ቢቀመጥ ግፍ አታድርጉበት።,ወለእመቦ ዘመጽአ ኀቤክሙ ግዩር ኢትሣቅይዎ በውስተ ምድርክሙ ።,"And if a stranger sojourn with thee in your land, ye shall not vex him." +እናንተ በግብፅ ምድር እንግዶች ነበራችሁና ከእናንተ ጋር የሚቀመጥ እንግዳ እንደ አገር ልጅ ይሁንላችሁ፥ እርሱንም እንደ ራስህ ውደድ፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ከመ ዘእምፍጥረቱ ይኩን ለክሙ ግዩር ዘመጽአ ኀቤክሙ ወአፍቅሮ ከመ ርእስከ እስመ ግዩራነ ኮንክሙ በምድረ ግብጽ ወአነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"But the stranger that dwelleth with you shall be unto you as one born among you, and thou shalt love him as thyself; for ye were strangers in the land of Egypt: I am the LORD your God." +በፍርድ፥ በመለካትም፥ በመመዘንም፥ በመስፈርም ዓመፃ አታድርጉ።,ወኢትግበሩ ዐመፃ በውስተ ፍትሕ ወኢበውስተ ኍልቈ ሐሳብ ወኢበመስፈርት ወኢበመደልው ።,"Ye shall do no unrighteousness in judgment, in meteyard, in weight, or in measure." +የእውነትም ሚዛን፥ የእውነትም መመዘኛ፥ የእውነትም የኢፍ መስፈሪያ፥ የእውነትም የኢን መስፈሪያ ይሁንላችሁ፤ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እግዚአብሔር አምላካችሁ እኔ ነኝ።,መዳልዊከኒ ዘጽድቅ ይኩን ወመስፈርትከኒ ዘጽድቅ ወሐመድከኒ ዘበጽድቅ ይኩንከ እስመ አነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ዘአውፃእኩክሙ እምነ ምድረ ግብጽ ።,"Just balances, just weights, a just ephah, and a just hin, shall ye have: I am the LORD your God, which brought you out of the land of Egypt." +ሥርዓቴን ሁሉ ፍርዴንም ሁሉ ጠብቁ አድርጉም፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወዕቀቡ ኵሎ ሕግየ ወኵሎ ትእዛዝየ ወግበርዎ እስመ አነ እግዚአብሔር ።,"Therefore shall ye observe all my statutes, and all my judgments, and do them: I am the LORD." +ማናቸውም ሰው የእህል ቍርባን ለእግዚአብሔር ሲያቀርብ ቍርባኑ ከመልካም ዱቄት ይሁን፤ ዘይትም ያፈስስበታል፥ ዕጣንም ይጨምርበታል፤,ወእመሰ ህየንተ ነፍስ ቍርባነ ወመሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ያመጽእ ስንዳሌ ውእቱ ቍርባኑ ወይክዑ ላዕሌሁ ቅብአ ወይወዲ ዲቤሁ ስኂነ ወመሥዋዕት ውእቱ ።,"And when any will offer a meat offering unto the LORD, his offering shall be of fine flour; and he shall pour oil upon it, and put frankincense thereon:" +ወደ አሮንም ልጆች ወደ ካህናቱ ያመጣዋል፤ ከመልካም ዱቄቱና ከዘይቱም አንድ እፍኝ ሙሉና ዕጣኑን ሁሉ ወስዶ ካህኑ የእሳት ቍርባን ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ለመታሰቢያ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል።,ወይወስድ ኀበ ደቂቀ አሮን ካህን ወይዘግን እምኔሁ ምልአ ሕፍኑ እምውስተ ስንዳሌ ምስለ ቅብኡ ወኵሉ ስኂኑ ወይወድዮ ካህን ለዝክራ ላዕለ ምሥዋዕ ፤ መሥዋዕት ውእቱ ዘመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And he shall bring it to Aaron's sons the priests: and he shall take thereout his handful of the flour thereof, and of the oil thereof, with all the frankincense thereof; and the priest shall burn the memorial of it upon the altar, to be an offering made by fire, of a sweet savour unto the LORD:" +ከእህሉም ቍርባን የተረፈው ለአሮንና ለልጆቹ ይሆናል፤ ይህም ለእግዚአብሔር የሚሆን የእሳት ቍርባን ቅዱስ ቅዱሳን ነው።,ወዘተረፈ እምውስተ መሥዋዕት ለአሮን ወለደቂቁ ቅዱስ ዘቅዱስ እመሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር ።,And the remnant of the meat offering shall be Aaron's and his sons': it is a thing most holy of the offerings of the LORD made by fire. +በእቶን የተጋገረውን የእህል ቍርባን ስታቀርብ በዘይት የተለወሰ የመልካም ዱቄት የቂጣ እንጐቻ ወይም በዘይት የተቀባ ስስ ቂጣ ይሁን።,ወእመሰ አባእከ ቍርባነ ለመሥዋዕት ብሱለ በእቶን ኅብስተ ስንዳሌ ናእተ ልውሰ በቅብእ ወለግን ናእተ ቅቡአ በቅብእ ።,"And if thou bring an oblation of a meat offering baken in the oven, it shall be unleavened cakes of fine flour mingled with oil, or unleavened wafers anointed with oil." +ቍርባንህም በምጣድ የተጋገረ የእህል ቍርባን ቢሆን፥ በዘይት የተለወሰ የመልካም ዱቄት ቂጣ ይሁን።,ወለእመ መሥዋዕተ ቲጉን ቍርባኒከ ስንዳሌ ልውሰ በቅብእ ወናእተ ይኩን ።,"And if thy oblation be a meat offering baken in a pan, it shall be of fine flour unleavened, mingled with oil." +ቈርሰህም ዘይት ታፈስስበታለህ፤ የእህል ቍርባን ነው።,ወትፌትቶ ወፍቱቶ ትክዑ ላዕሌሁ ቅብአ ወመሥዋዕት ውእቱ ለእግዚአብሔር ።,"Thou shalt part it in pieces, and pour oil thereon: it is a meat offering." +ቍርባንህም በመቀቀያ የበሰለ የእህል ቍርባን ቢሆን፥ ዘይት የገባበት ከመልካም ዱቄት የተደረገ ይሁን።,ወለእመ ብሱል በመቅጹት መሥዋዕትከ ስንዳሌ በቅብእ ይትገበር ።,"And if thy oblation be a meat offering baken in the fryingpan, it shall be made of fine flour with oil." +ከዚህም የተደረገውን የእህል ቍርባን ወደ እግዚአብሔር ታመጣለህ፤ ለካህኑም ይሰጣል፥ እርሱም ወደ መሠዊያው ያቀርበዋል።,ወታመጽእ መሥዋዕተከ ዘገበርከ እምውስተ ዝንቱ ለእግዚአብሔር ወታመጽኦ ኀበ ካህን ።,"And thou shalt bring the meat offering that is made of these things unto the LORD: and when it is presented unto the priest, he shall bring it unto the altar." +ካህኑም ከእህሉ ቍርባን መታሰቢያውን አንሥቶ የእሳት ቍርባን ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል።,ወያቄርቦ ኀበ ምሥዋዕ ወይነሥእ ካህን እምውስተ መሥዋዕት ዝክራ ወይወድዮ ካህን ላዕለ ምሥዋዕ ፤ መሥዋዕት ውእቱ ወመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And the priest shall take from the meat offering a memorial thereof, and shall burn it upon the altar: it is an offering made by fire, of a sweet savour unto the LORD." +ከእህሉም ቍርባን የተረፈው ለአሮንና ለልጆቹ ይሆናል፤ ይህም ለእግዚአብሔር የሚሆን የእሳት ቍርባን ቅዱስ ቅዱሳን ነው።,ወዘተርፈ እምሥዋዕ ለአሮን ወለደቂቁ ቅዱስ ለቅዱሳን እመሥዋዕቱ ለእግዚአብሔር ።,And that which is left of the meat offering shall be Aaron's and his sons': it is a thing most holy of the offerings of the LORD made by fire. +እርሾ ያለበት ነገር ማርም ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ይሆን ዘንድ አታቀርቡምና ለእግዚአብሔር የምታቀርቡት የእህል ቍርባን ሁሉ እርሾ አይሁንበት።,ኵሎ ዘታመጽኡ ለሠዊዕ ለእግዚአብሔር ኢትግበርዎ ብሑአ እምኵሉ ብሑእ ወእምኵሉ መዓር ኢታምጽኡ እምውስቴቱ ለሠዊዕ ለእግዚአብሔር ለቍርባን ።,"No meat offering, which ye shall bring unto the LORD, shall be made with leaven: for ye shall burn no leaven, nor any honey, in any offering of the LORD made by fire." +እነዚህንም የበኵራት ቍርባን አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር ታቀርባላችሁ፤ እንደ ጣፋጭ ሽታ ግን በመሠዊያው ላይ አይቃጠሉም።,ባሕቱ ለዓሥራት ታበውኡ እምውስቴቱ ለእግዚአብሔር እስመ ውስተ ምሥዋዕሰ ኢትሠውዑ እምኔሁ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"As for the oblation of the firstfruits, ye shall offer them unto the LORD: but they shall not be burnt on the altar for a sweet savour." +የምታቀርበውን የእህል ቍርባን ሁሉ በጨው ታጣፍጠዋለህ፤ የአምላክህንም ቃል ኪዳን ጨው ከእህል ቍርባንህ አታጐድልም፤ በቍርባንህ ሁሉ ላይ ጨው ታቀርባለህ።,ወኵሉ ቍርባነ መሥዋዕትክሙ በጼው ይትገበር ወኢይትኀደግ ጼው እምውስተ ዘትሠውዑ ለእግዚአብሔር ፤ ውስተ ኵሉ ቍርባኒክሙ ትወድዩ ጼወ ።,And every oblation of thy meat offering shalt thou season with salt; neither shalt thou suffer the salt of the covenant of thy God to be lacking from thy meat offering: with all thine offerings thou shalt offer salt. +ከበኵራትም የእህል ቍርባን ለእግዚአብሔር ብታቀርብ ስለዚህ ቍርባን በእሳት የተጠበሰና የተፈተገ የእህል እሸት ታቀርባለህ።,ወእመሴ አባእከ መሥዋዕተ እምቀዳሜ እክልካ ለእግዚአብሔር ሐዲሰ ቅልወ ንጹሐ ወልቱመ ወታበውእ መሥዋዕተ እምቀዳሜ እክልከ ።,"And if thou offer a meat offering of thy firstfruits unto the LORD, thou shalt offer for the meat offering of thy firstfruits green ears of corn dried by the fire, even corn beaten out of full ears." +ዘይትም ታፈስስበታለህ፥ ዕጣንም ትጨምርበታለህ፤ የእህል ቍርባን ነው።,ወትክዑ ላዕሌሁ ቅብአ ወትወዲ ላዕሌሁ ስሒነ ወመሥዋዕት ውእቱ ።,"And thou shalt put oil upon it, and lay frankincense thereon: it is a meat offering." +ካህኑም ከተፈተገው እህል ከዘይቱም ወስዶ ከዕጣኑ ሁሉ ጋር መታሰቢያውን ያቃጥላል፤ ይህ ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ነው።,ወያበውእ ካህን ዝክራ ለውእቱ እክል ምስለ ቅብኡ ወኵሉ ስኂኑ ወመሥዋዕት ውእቱ ለእግዚአብሔር ።,"And the priest shall burn the memorial of it, part of the beaten corn thereof, and part of the oil thereof, with all the frankincense thereof: it is an offering made by fire unto the LORD." +እንዲህም ሆነ፤ የአሶር ንጉሥ ኢያቢስ ይህን በሰማ ጊዜ ወደ ማዶን ንጉሥ ወደ ዮባብ፥ ወደ ሺምሮንም ንጉሥ፥ ወደ አዚፍም ንጉሥ፥,ወሶበ ሰምዐ ኢያቢስ ንጉሠ አሶር ለአከ ኀበ ኢዮባብ ንጉሠ አመሮን ወኀበ ንጉሠ ሰሞኣን ወኀበ ንጉሠ አዚፍ ፤,"And it came to pass, when Jabin king of Hazor had heard those things, that he sent to Jobab king of Madon, and to the king of Shimron, and to the king of Achshaph," +በሰሜንም በተራራማው አገር፥ በኪኔሬትም ደቡብ በዓረባ፥ በቈላውም፥ በምዕራብም በኩል ባለ በዶር ኮረብታ ወደ ነበሩ ነገሥታት፥,ወኀበ ነገሥት እለ መንገለ ሲዶና እንተ ተዐቢ እንተ ውስተ አድባር ወውስተ አራባ እንተ ቅድመ ኬኔሬት ወውስተ አሕቅልት ወውስተ ፌናዶር ፤,"And to the kings that were on the north of the mountains, and of the plains south of Chinneroth, and in the valley, and in the borders of Dor on the west," +በምሥራቅና በምዕራብም ወዳለው ወደ ከነዓናዊው፥ ወደ አሞራዊውም፥ ወደ ኬጢያዊውም፥ ወደ ፌርዛዊውም፥ በተራራማውም አገር ወዳለው ወደ ኢያቡሳዊው፥ ከአርሞንዔምም በታች በምጽጳ ወዳለው ወደ ኤዊያዊው ላከ።,ወውስተ ጰራሊያ ዘከናአን ዘመንገለ ጽባሕ ወውስተ ጰራሊያ ዘአሞሬዎን ወኤዌዎን ወኢየቡሴዎን ወፌሬዜዎን እለ ውስተ አድባር ወኬጤዎን እለ ውስተ አሕቅልት ወውስተ መሴውመን ።,"And to the Canaanite on the east and on the west, and to the Amorite, and the Hittite, and the Perizzite, and the Jebusite in the mountains, and to the Hivite under Hermon in the land of Mizpeh." +እነዚህም ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ ከእጅግም ብዙ ፈረሰኞችና ሠረገሎች ጋር ወጡ፤ በባሕር ዳርም እንዳለ አሸዋ ብዙ ሕዝብ ነበረ።,ወወፅኡ እሙንቱኒ ወነገሥቶሙኒ ምስሌሆሙ ከመ ኆጻ ባሕር ብዝኆሙ ወአፍራስ ወሰረገላት ብዙኅ ጥቀ,"And they went out, they and all their hosts with them, much people, even as the sand that is upon the sea shore in multitude, with horses and chariots very many." +እነዚህም ነገሥታት ሁሉ ተሰብስበው እስራኤልን ለመውጋት መጥተው በማሮን ውኃ አጠገብ አንድ ሆነው ሰፈሩ።,ወተጋብኡ ኵሎሙ ነገሥቶሙ ወመጽኡ ኅቡረ ወተአኅዝዎሙ ይትቃተልዎሙ ለእስራኤል በኀበ ማየ መሮን ።,"And when all these kings were met together, they came and pitched together at the waters of Merom, to fight against Israel." +እግዚአብሔርም ኢያሱን። ነገ በዚህ ጊዜ ሁሉን እንደ ሞቱ አድርጌ በእስራኤል እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁና አትፍራቸው፤ የፈረሶቻቸውንም ቋንጃ ትቈርጣለህ፥ ሰረገሎቻቸውንም በእሳት ታቃጥላለህ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ኢትፍራህ እምቅድመ ገጾሙ እስመ ጌሠመ በዛቲ ጊዜ አነ ኣገብኦሙ ከመ ይትቀተሉ በቅድመ እስራኤል ወለአፍራሲሆሙኒ ምትርዎን ሥረዊሆን ወሰረገላቲሆሙኒ አውዕዩ በእሳት ።,"And the LORD said unto Joshua, Be not afraid because of them: for to morrow about this time will I deliver them up all slain before Israel: thou shalt hough their horses, and burn their chariots with fire." +ኢያሱም ከሰልፈኞቹ ሁሉ ጋር በድንገት ወደ ማሮን ውኃ መጣባቸው፥ ወደቀባቸውም።,ወሖሩ ኢየሱስ ወኵሉ ሕዝብ መስተቃትላን ላዕሌሆሙ ኀበ ማየ መሮን ወአውገብዎሙ ወወረዱ ላዕሌሆሙ እምነ አድባር ።,"So Joshua came, and all the people of war with him, against them by the waters of Merom suddenly; and they fell upon them." +እግዚአብሔርም በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ መቱአቸውም፥ ወደ ታላቂቱም ሲዶና፥ ወደ ማሴሮንም፥ በምሥራቅም በኩል ወዳለው ወደ ምጽጳ ሸለቆ አሳደዱአቸው፤ ማንንም ሳያስቀሩ መቱአቸው።,ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴሆሙ ለእስራኤል ወዴገንዎሙ ወእንዘ ይቀትልዎሙ እስከ ሲዶና ዐቢይ ወእስከ መሴሮን ወእስከ አሕቅልተ መሶኅ በመንገለ ጽባሒሁ ወቀተልዎሙ ኢያትረፉ እምኔሆሙ ነፋጺተ ።,"And the LORD delivered them into the hand of Israel, who smote them, and chased them unto great Zidon, and unto Misrephothmaim, and unto the valley of Mizpeh eastward; and they smote them, until they left them none remaining." +ኢያሱም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገባቸው፤ የፈረሶቻቸውንም ቋንጃ ቈረጠ፥ ሰረገሎቻቸውንም በእሳት አቃጠለ።,ወገብሮሙ ኢየሱስ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር መተረ ሥረዊሆን ለአፍራሲሆሙ ወሰረገላቲሆሙኒ አውዐየ በእሳት ።,"And Joshua did unto them as the LORD bade him: he houghed their horses, and burnt their chariots with fire." +በዚያን ጊዜም ኢያሱ ተመልሶ አሶርን ያዘ፥ ንጉሥዋንም በሰይፍ ገደለ፤ አሶርም አስቀድሞ የእነዚህ መንግሥታት ዋና ከተማ ነበረች።,ወተመይጠ ኢየሱስ በእማንቱ መዋዕል ወነሥኣ ለአሶር ወለንጉሣ እስመ አሶር ቀዲሙ ምኵናኒሆሙ ይእቲ ለኵሎሙ እሉ ነገሥት ።,"And Joshua at that time turned back, and took Hazor, and smote the king thereof with the sword: for Hazor beforetime was the head of all those kingdoms." +በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት ገደሉ፥ ፈጽመውም አጠፉአቸው፤ እስትንፋስ ያለውንም አላስቀሩም፤ አሶርንም በእሳት አቃጠላት።,ወቀተሉ ኵሎ ዘመንፈስ ዘውስቴታ በኀፂን ወአጥፍእዎሙ ለኵሎሙ እስከ ኢያትረፉ ውስቴታ ዘመንፈስ ወአውዐያ ለአሶር በእሳት ወለኵሉ አህጉረ ነገሥት ።,"And they smote all the souls that were therein with the edge of the sword, utterly destroying them: there was not any left to breathe: and he burnt Hazor with fire." +የእግዚአብሔርም ባሪያ ሙሴ እንዳዘዘው፥ ኢያሱ የእነዚህን ነገሥታት ከተሞች ሁሉ፥ ነገሥታቶቻቸውንም ሁሉ ያዘ፥ በሰይፍም ስለት መታቸው፥ ፈጽሞም አጠፋቸው።,ወነሥኦሙ ኢየሱስ ለነገሥቶሙ ወቀተሎሙ በኀፂን ወሠረዎሙ በከመ አዘዞ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር ።,"And all the cities of those kings, and all the kings of them, did Joshua take, and smote them with the edge of the sword, and he utterly destroyed them, as Moses the servant of the LORD commanded." +እስራኤልም በኮረብቶቹ ላይ የነበሩትን ከተሞች ሁሉ አላቃጠሉም፤ ነገር ግን እስራኤል አሶርን ብቻ አቃጠሉአት።,ወባዕደሰ አህጉረ ኵሎ ዘአድያም ኢያውዐዩ እስራኤል እንበለ አሶር ባሕቲታ ዘአውዐዩ እስራኤል ።,"But as for the cities that stood still in their strength, Israel burned none of them, save Hazor only; that did Joshua burn." +የእስራኤልም ልጆች የእነዚህን ከተሞች ምርኮ ሁሉ ከብቶቹንም ለራሳቸው ዘረፉ፤ ሰዎቹን ሁሉ ግን እስኪጠፉ ድረስ በሰይፍ ስለት መቱአቸው፥ እስትንፋስ ያለውንም ሁሉ አላስቀሩም።,ወበርበርዋ ደቂቀ እስራኤል ለርእሶሙ ኵሎ በርበራ ወሎሙሰ ሠረውዎሙ ለኵሎሙ እስከ አጥፍእዎሙ በአፈ ኀፂን ወኢያትረፉ እምኔሆሙ ወኢአሐደ ዘመንፈስ ።,"And all the spoil of these cities, and the cattle, the children of Israel took for a prey unto themselves; but every man they smote with the edge of the sword, until they had destroyed them, neither left they any to breathe." +እግዚአብሔርም ባሪያውን ሙሴን እንዳዘዘው እንዲሁ ሙሴ ኢያሱን አዝዞት ነበር፥ ኢያሱም እንዲሁ አደረገ፤ እግዚአብሔር ሙሴን ካዘዘው ሁሉ ምንም አላስቀረም።,በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ቍልዔሁ ወሙሴ አዘዞ ለኢየሱስ ወከማሁ ገብረ ኢየሱስ ወኢኀደገ ወኢምንተ እምነ ኵሉ ዘአዘዞ ሙሴ ።,"As the LORD commanded Moses his servant, so did Moses command Joshua, and so did Joshua; he left nothing undone of all that the LORD commanded Moses." +ኢያሱም ያን ምድር ሁሉ፥ ተራራማውን፥ ደቡቡንም ሁሉ፥ የጎሶምንም ምድር ሁሉ፥ ቈላውንም፥ ዓረባንም፥ የእስራኤልንም ተራራማውንና ቈላውን ያዘ፥,ወነሥአ ኢየሱስ ኵሎ ደወለ ምድሮሙ ዘመንገለ አድባር ወኵሎ ምድረ አዴብ ወኵሎ ምድረ ጎሶም ወአሕቅልቲሃ ወዘመንገለ ዐረቢሃ ወደብረ እስራኤል ወታሕትየኒ ደወሎሙ ዘመንገለ ደብር ፤,"So Joshua took all that land, the hills, and all the south country, and all the land of Goshen, and the valley, and the plain, and the mountain of Israel, and the valley of the same;" +እስከ ሴይርም ከሚያወጣው ወና ከሆነው ተራራ ጀምሮ ከአርሞንዔም ተራራ በታች በሊባኖስም ሸለቆ ውስጥ እስካለው እስከ በኣልጋድ ድረስ፤ ነገሥታቶቻቸውንም ሁሉ ይዞ መታቸው፥ ገደላቸውም።,እምነ ደብረ ኤኬል ወየዐርግ እስከ ሴይር ወእስከ በለገድ ወአሕቅልተ ሊባኖስ ዘመንገለ ደብረ አኤርሞን ወአኀዞሙ ለኵሎሙ ነገሥቶሙ ወቀተሎሙ ወአጥፍኦሙ ።,"Even from the mount Halak, that goeth up to Seir, even unto Baalgad in the valley of Lebanon under mount Hermon: and all their kings he took, and smote them, and slew them." +ኢያሱም ብዙ ዘመን ከእነዚህ ነገሥታት ሁሉ ጋር ይዋጋ ነበር።,ወጕንዱየ መዋዕለ ነበረ ኢየሱስ ኀበ እሉ ነገሥት እንዘ ይትቃተሎሙ ።,Joshua made war a long time with all those kings. +በገባዖን ከሚኖሩ ከኤዊያውያን በቀር ከእስራኤል ልጆች ጋር ዕርቅ ያደረገች አንዲት ከተማ አልነበረችም፤ ሁሉን በሰልፍ ያዙ።,ወአልቦ ሀገረ እንተ ኢነሥኡ እስራኤል ኵሎን ነሥእዎን በቀትል ።,"There was not a city that made peace with the children of Israel, save the Hivites the inhabitants of Gibeon: all other they took in battle." +እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ፥ ያጠፉአቸው ዘንድ ሞገስንም እንዳያገኙ ፈጽመውም እንዲያጠፉአቸው፥ ከእስራኤል ጋር ይጋጠሙ ዘንድ ልባቸውን እንዲያደነድኑ ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆነ።,እስመ እግዚአብሔር አጽንዖሙ ልቦሙ ውስተ ቀትል ለእስራኤል ከመ ይሠርውዎሙ ወከመ ኢይምሐርዎሙ አላ ከመ ያጥፍእዎሙ ቦከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"For it was of the LORD to harden their hearts, that they should come against Israel in battle, that he might destroy them utterly, and that they might have no favour, but that he might destroy them, as the LORD commanded Moses." +በዚያን ጊዜም ኢያሱ መጣ፥ ከተራራማውም አገር ከኬብሮንም ከዳቤርም ከአናብም ከእስራኤልም ተራራማ ሁሉ ከይሁዳም ተራራማ ሁሉ የዔናቅን ልጆች ገደለ፤ ኢያሱም ከከተሞቻቸው ጋር ፈጽሞ አጠፋቸው።,ወሖረ ኢየሱስ በእማንቱ መዋዕል ወአጥፍኦሙ ለእለ ውስተ አቂም እለ ውስተ አድባር እምነ ኬብሮን ወእምነ ዳቤር ወእምነ አናቦት ወእምውስተ ኵሉ ደወሎሙ ለእስራኤል ወእምነ አድባረ ይሁዳ ምስለ አህጉሮሙ ወአጥፍኦሙ ኢየሱስ ።,"And at that time came Joshua, and cut off the Anakims from the mountains, from Hebron, from Debir, from Anab, and from all the mountains of Judah, and from all the mountains of Israel: Joshua destroyed them utterly with their cities." +በጋዛ በጌትም በአዛጦንም ጥቂቶች ቀሩ እንጂ በእስራኤል ልጆች ምድር ከዔናቅ ልጆች ማንም አልቀረም።,ወኢያትረፈ እምኔሆሙ ለእለ ውስተ አቂም እምውስተ እስራኤል እንበለ ውስተ ጋዜ ወውስተ ጌት ወአሴዶ ዘተርፉ ።,"There was none of the Anakims left in the land of the children of Israel: only in Gaza, in Gath, and in Ashdod, there remained." +እግዚአብሔርም ለሙሴ እንደ ነገረው ሁሉ ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ያዘ፤ ኢያሱም ለእስራኤል እንደ ክፍላቸውና እንደ ነገዳቸው ርስት አድርጎ ምድሪቱን ሰጣቸው፤ ምድሪቱም ከሰልፍ ዐረፈች።,ወነሥአ ኢየሱስ ኵሎ ምድሮሙ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ወወሀቦሙ ኢየሱስ ርስቶሙ ለእስራኤል ዘከመ ከፈሎሙ በበ ነገዶሙ ወአዕረፈት እንከ ምድር እምነ ቀትል ።,"So Joshua took the whole land, according to all that the LORD said unto Moses; and Joshua gave it for an inheritance unto Israel according to their divisions by their tribes. And the land rested from war." +እንዲህም ሆነ፤ የኢየሩሳሌም ንጉሥ አዶኒጼዴቅ ኢያሱ ጋይን እንደ ያዘ ፈጽሞም እንዳጠፋት፥ በኢያሪኮና በንጉሥዋም ያደረገውን እንዲሁ በጋይና በንጉሥዋ እንዳደረገ፥ የገባዖንም ሰዎች ከእስራኤል ጋር ሰላም እንዳደረጉ በመካከላቸውም እንደ ሆኑ በሰማ ጊዜ፥,ወሶበ ሰምዐ አዶኒቤዜቅ ንጉሠ ኢየሩሳሌም ከመ ነሥኣ ኢየሱስ ለጋይ ወሠረዋ በከመ ገብራ ለኢያሪኮ ወለንጉሣ ከማሁ ገብራ ለጋይ ወለንጉሣ ወከመ ለሊሆሙ ገረሩ ሰብአ ገባኦን ወመጽኡ ኀበ ኢየሱስ ወኀበ እስራኤል ወነበሩ ማእከሎሙ ፤,"Now it came to pass, when Adonizedek king of Jerusalem had heard how Joshua had taken Ai, and had utterly destroyed it; as he had done to Jericho and her king, so he had done to Ai and her king; and how the inhabitants of Gibeon had made peace with Israel, and were among them;" +ገባዖን ከመንግሥታት ከተሞች እንደ አንዲቱ ታላቅ ከተማ ስለ ሆነች፥ ከጋይም ስለ በለጠች፥ ሰዎችዋም ሁሉ ኃያላን ስለ ነበሩ፥ እጅግ ፈራ።,ወፈርሁ እምኔሆሙ ጥቀ እስመ ያአምሩ ከመ ዐባይ ሀገር ይእቲ ጥቀ ገባኦን ከመ አሐቲ እምነ አህጉረ መንግሥት እስመ ይእቲ ተዐቢ አምነ ጋይ ወጽኑዓን እሙንቱ ኵሎሙ ዕደዊሃ ።,"That they feared greatly, because Gibeon was a great city, as one of the royal cities, and because it was greater than Ai, and all the men thereof were mighty." +ስለዚህም የኢየሩሳሌም ንጉሥ አዶኒጼዴቅ ወደ ኬብሮን ንጉሥ ወደ ሆሃም፥ ወደ የርሙት ንጉሥም ወደ ጲርአም፥ ወደ ለኪሶ ንጉሥም ወደ ያፊዓ፥ ወደ አዶላም ንጉሥም ወደ ዳቤር ልኮ። ወደ እኔ ውጡ፥,ወለአከ አዶኒቤዜቅ ንጉሠ ኢየሩሳለም ኀበ ኤለም ንጉሠ ኬብሮን ወኀበ ፊዶን ንጉሠ ኢየሬሙት ወኀበ ኤዬፍታ ንጉሠ ላኪስ ወኀበ ደቢት ንጉሠ ኦዶሎም ወይቤሎሙ ፤,"Wherefore Adonizedek king of Jerusalem sent unto Hoham king of Hebron, and unto Piram king of Jarmuth, and unto Japhia king of Lachish, and unto Debir king of Eglon, saying," +ከኢያሱና ከእስራኤልም ልጆች ጋር ሰላም አድርገዋልና ገባዖንን ለመምታት አግዙኝ አለ።,ንዑአ ዕረጉአ ኀቤየአ ወርድኡኒ ከመ ንፅብኦሙ ለገባኦን እለ ገብኡ ለሊሆሙ ኀበ ኢየሱስ ወኀበ ደቂቀአ እስራኤልአ ።,"Come up unto me, and help me, that we may smite Gibeon: for it hath made peace with Joshua and with the children of Israel." +አምስቱም የአሞራውያን ነገሥታት፥ የኢየሩሳሌም ንጉሥ፥ የኬብሮን ንጉሥ፥ የየርሙት ንጉሥ፥ የለኪሶ ንጉሥ፥ የአዶላም ንጉሥ፥ ከሠራዊቶቻቸው ሁሉ ጋር ተሰብስበው ወጡ፥ ከገባዖንም ጋር ሊጋጠሙ ከበቡአት።,ወተጋብኡ ወዐርጉ እሉ ኀምስቱ ነገሥተ ኢየቡሴዎን ንጉሠ ኢየሩሳሌም ወንጉሠ ኬብሮን ወንጉሠ ኢየሬሙት ወንጉሠ ላኪስ ወንጉሠ ኦዶላም እሙንቱኒ ወኵሉ አሕዛቢሆሙ ወዐገትዋ ለገባኦን ወተቃተልዋ ።,"Therefore the five kings of the Amorites, the king of Jerusalem, the king of Hebron, the king of Jarmuth, the king of Lachish, the king of Eglon, gathered themselves together, and went up, they and all their hosts, and encamped before Gibeon, and made war against it." +የገባዖንም ሰዎች ኢያሱ ወደ ሰፈረበት ወደ ጌልገላ ልከው። ባሪያዎችህን ለመርዳት እጅህ�� አትመልስ፤ በተራራማው አገር የሚኖሩ የአሞራውያን ነገሥታት ሁሉ ተሰብስበውብናልና ፈጥነህ ወደ እኛ ውጣ አድነንም እርዳንም አሉት።,ወለአኩ ሰብአ ገባኦን ኀበ ኢየሱስ ውስተ ትዕይንተ እስራኤል ውስተ ገልጋላ ወይቤሉ ኢትትሀከይአ እደዊከአ እምነ አግብርቲከ ዕረግ ኀቤነ ወፍጡነ ርድአነ ወአድኅነነ እስመ ተጋብኡ ላዕሌነ ኵሉ ነገሥተ አሞሬዎን እለ ይነብሩአ ውስተአ አድባርአ ።,"And the men of Gibeon sent unto Joshua to the camp to Gilgal, saying, Slack not thy hand from thy servants; come up to us quickly, and save us, and help us: for all the kings of the Amorites that dwell in the mountains are gathered together against us." +ኢያሱም ከእርሱም ጋር የነበሩ ሰልፈኞች ሁሉ ጽኑዓን ኃያላኑም ሁሉ ከጌልገላ ወጡ።,ወዐርገ ኢየሱስ እምነ ገልጋላ ውእቱ ወኵሉ ሕዝብ መስተቃትላን ምስሌሁ ወኵሉ ዘጽኑዕ ኀይሉ ።,"So Joshua ascended from Gilgal, he, and all the people of war with him, and all the mighty men of valour." +እግዚአብሔርም ኢያሱን። በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼአቸዋለሁና አትፍራቸው፤ ከእነርሱም አንድ ሰው የሚቋቋምህ የለም አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ኢትፍርሆሙ እስመ ውስተ እዴከ ኣገብኦሙ ወአልቦ ዘይተርፍ እምኔሆሙ ቅድሜክሙ ወኢአሐዱ ።,"And the LORD said unto Joshua, Fear them not: for I have delivered them into thine hand; there shall not a man of them stand before thee." +ኢያሱም ከጌልገላ ሌሊቱን ሁሉ ገሥግሦ በድንገት መጣባቸው።,ወበጽሖሙ ኢየሱስ ግብተ በሌሊት ወፂኦ እምነ ገልጋላ ።,"Joshua therefore came unto them suddenly, and went up from Gilgal all night." +እግዚአብሔርም በእስራኤል ፊት አስደነገጣቸው፤ በገባዖንም ታላቅ መምታት መታቸው፥ በቤትሖሮንም ዐቀበት በመንገድ አሳደዳቸው፥ እስከ ዓዜቃና እስከ መቄዳ ድረስ መታቸው።,ወአደንገፆሙ እግዚአብሔር እምቅድመ ገጾሙ ለእስራኤል ወቀጥቀጦሙ እግዚአብሔር ዐቢየ ቅጥቃጤ በገባኦን ወዴገንዎሙ ውስተ ፍኖተ ምዕራገ ቤቶሮን ወወግእዎሙ እስከ አዜቃ ወእስከ መቄዳ ።,"And the LORD discomfited them before Israel, and slew them with a great slaughter at Gibeon, and chased them along the way that goeth up to Bethhoron, and smote them to Azekah, and unto Makkedah." +ከእስራኤልም ልጆች ፊት እየሸሹ በቤትሖሮን ቍልቍለት ሲወርዱ፥ ወደ ዓዜቃ እስኪደርሱ ድረስ እግዚአብሔር ከሰማይ ታላላቅ የበረዶ ድንጋይ አወረደባቸውና ሞቱ፤ የእስራኤል ልጆች በሰይፍ ከገደሉአቸው ይልቅ በበረዶ ድንጋይ የሞቱት በለጡ።,ወሶበ ነትዑ እምቅድመ ገጾሙ ለደቂቀ እስራኤል በውስተ ሙራዲሁ ለቤቶሮን ወወገሮሙ እግዚአብሔር እምሰማይ በእብነ በረድ እስከ አዜቃ ወፈድፈዱ እለ ሞቱ በእብነ በረድ እምነ እለ ቀተሉ ደቂቀ እስራኤል በኀፂኖሙ በውስተ ቀትል ።,"And it came to pass, as they fled from before Israel, and were in the going down to Bethhoron, that the LORD cast down great stones from heaven upon them unto Azekah, and they died: they were more which died with hailstones than they whom the children of Israel slew with the sword." +እግዚአብሔርም በእስራኤል ልጆች እጅ አሞራውያንን አሳልፎ በሰጠ ቀን ኢያሱ እግዚአብሔርን ተናገረ፤ በእስራኤልም ፊት እንዲህ አለ። በገባዖን ላይ ፀሐይ ትቁም፥ በኤሎንም ሸለቆ ጨረቃ፤,ይእተ አሚረ ተናገረ ኢየሱስ ምስለ እግዚአብሔር አመ አግብኦሙ እግዚአብሔር ለአሞሬዎን ውስተ እዴሆሙ ለደቂቀ እስራኤል አመ ቀጥቀጥዎሙ በገባኦን ወተቀጥቀጡ እምቅድመ ገጾሙ ለእስራኤል ወይቤ ኢየሱስ ለትቁም ፀሐይ መንገለ ገባኦን ወወርኅኒ መንገለ ቈላተ ኤሎም ።,"Then spake Joshua to the LORD in the day when the LORD delivered up the Amorites before the children of Israel, and he said in the sight of Israel, Sun, stand thou still upon Gibeon; and thou, Moon, in the valley of Ajalon." +ሕዝቡም ጠላቶቻቸውን እስኪበቀሉ ድረስ ፀሐይ ቆመ፥ ጨረቃም ዘገየ። ይህስ በያሻር መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን? ፀሐይም በሰማይ መካከል ዘገየ፥ አንድ ቀንም ሙሉ ያህል ለመግባት አ���ቸኰለም።,ወቆመ ፀሐይ ወወርኅ በምቅዋሞሙ በኀበ ሀለዉ እስከ አጥፍኦሙ እግዚአብሔር ለፀሮሙ ወናሁ ተጽሕፈ ዝንቱ ውስተ ዛቲ መጽሐፍ በጊዜሃ ወቆመት ፀሐይ ማእከለ ሰማይ ወኢሖረት መንገለ ዐረብ እስከ አምጣነ አሐቲ ዕለት ፍጽምት ።,"And the sun stood still, and the moon stayed, until the people had avenged themselves upon their enemies. Is not this written in the book of Jasher? So the sun stood still in the midst of heaven, and hasted not to go down about a whole day." +እግዚአብሔር ለእስራኤል ይዋጋ ነበርና እግዚአብሔር የሰውን ቃል የሰማበት እንደዚያ ያለ ቀን ከዚያም በፊት ከዚያም በኋላ አልነበረም።,ወኢኮነት እንተ ከመ ይእቲ ዕለት ኢእምቅድሜሃ ወኢእምድኅሬሃ ከመ ያውሥኦ እግዚአብሔር ለቃለ እጓለ እመሕያው እስመ እግዚአብሔር ፀብአ ሎሙ ለእስራኤል ።,"And there was no day like that before it or after it, that the LORD hearkened unto the voice of a man: for the LORD fought for Israel." +ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ሰፈራቸው ወደ ጌልገላ ተመለሱ።,ወገብኡ ኢየሱስ ወኵሉ እስራኤል ምስሌሁ ውስተ ትዕይንት ውስተ ገልጋላ ።,"And Joshua returned, and all Israel with him, unto the camp to Gilgal." +እነዚህም አምስት ነገሥታት ሸሽተው በመቄዳ ዋሻ ተሸሸጉ።,ወጐዩ እልክቱ ኀምስቱ ነገሥት ወተኀብኡ ውስተ በአት ዘውስተ መቄዳ ።,"But these five kings fled, and hid themselves in a cave at Makkedah." +ለኢያሱም። አምስቱ ነገሥታት በመቄዳ ዋሻ ተሸሽገው ተገኙ ብለው ነገሩት።,ወዜነውዎ ለኢየሱስ ወይቤልዎ ተረክቡ እልክቱ ኀምስቱ ነገሥት ውስተ በአተ መቄደ ኀበ ተኀብኡ ።,"And it was told Joshua, saying, The five kings are found hid in a cave at Makkedah." +ኢያሱም እንዲህ አለ። ወደ ዋሻው አፍ ታላላቅ ድንጋይ አንከባልላችሁ፥ ይጠብቁአቸው ዘንድ ሰዎችን በዚያ አኑሩ፤,ወይቤሎሙ ኢየሱስ አንኰርኵሩ እብነ ዐቢየ ውስተ አፉሃ ለይእቲ በዐት ወአንብሩ ዕደወ ላዕሌሆሙ እለ የዐቅብዎሙ ።,"And Joshua said, Roll great stones upon the mouth of the cave, and set men by it for to keep them:" +እናንተ ግን አትዘግዩ፥ ጠላቶቻችሁንም አባርሩአቸው፥ በኋላም ያሉትን ግደሉ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋልና ወደ ከተሞቻቸው እንዳይገቡ ከልክሉአቸው አለ።,ወአንትሙሰ ኢትቁሙ ዴግኑ ፀረክሙ ኵሎ እስከ ጽንፎሙ ወኢታብሕዎሙ ይባኡ ውስተ አህጉሪሆሙ እስመ አግብኦሙ እግዚአብሔር አምላክነ ውስተ እደዊነ ።,"And stay ye not, but pursue after your enemies, and smite the hindmost of them; suffer them not to enter into their cities: for the LORD your God hath delivered them into your hand." +እስኪጠፉም ድረስ ኢያሱና የእስራኤል ልጆች በታላቅ መምታት መምታታቸውን በፈጸሙ ጊዜ፥ ከእነርሱም ያመለጡት ወደ ተመሸገ ከተማ በገቡ ጊዜ፥,ወእምዝ ሶበ አኅለቁ ቀቲሎቶሙ ኢየሱስ ወኵሉ እስራኤል ቀትለ ዐቢየ ጥቀ ዘአልቦ ማኅለቅተ ወእለሂ ድኅኑ እምኔሆሙ ድኅኑ ወቦኡ ውስተ አህጉር ጽኑዓት ፤,"And it came to pass, when Joshua and the children of Israel had made an end of slaying them with a very great slaughter, till they were consumed, that the rest which remained of them entered into fenced cities." +ሕዝብ ሁሉ ኢያሱ ወደ ሰፈረበት ወደ መቄዳ በደኅና ተመለሱ፤ በእስራኤል ልጆች ላይ ምላሱን ማንቀሳቀስ የደፈረ ማንም ሰው የለም።,ወገብኡ ኵሉ ሕዝብ ውስተ ትዕይንት ኀበ ኢየሱስ ውስተ መቄዳ ድኅናኒሆሙ ወአልቦ ዘለሐሶሙ በልሳኑ መኑሂ ለደቂቀ እስራኤል ።,And all the people returned to the camp to Joshua at Makkedah in peace: none moved his tongue against any of the children of Israel. +ኢያሱም። የዋሻውን አፍ ክፈቱ፥ እነዚያንም አምስት ነገሥታት ከዋሻው ወደ እኔ አውጡአቸው አለ።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ አርኅውዋ ለይእቲ በዐት ወአምጽእዎሙ ኀቤየ ለእልክቱ ነገሥት ኀምስቱ እምነ ይእቲ በዐት ።,"Then said Joshua, Open the mouth of the cave, and bring out those five kings unto me out of the cave." +እንዲህም አደረጉ፤ አምስቱንም ነገሥታት፥ የኢየሩ���ሌምን ንጉሥ የኬብሮንንም ንጉሥ የየርሙትንም ንጉሥ የለኪሶንም ንጉሥ የኦዶላምንም ንጉሥ፥ ከዋሻው ወደ እርሱ አወጡአቸው።,ወገብሩ ከማሁ ወአውጽእዎሙ ለእልክቱ ኀምስቱ ነገሥት እምውስተ በዐት ንጉሠ ኢየሩሳሌም ወንጉሠ ኬብሮን ወንጉሠ ኢየሬሙት ወንጉሠ ላኪስ ወንጉሠ ኦዶለም ።,"And they did so, and brought forth those five kings unto him out of the cave, the king of Jerusalem, the king of Hebron, the king of Jarmuth, the king of Lachish, and the king of Eglon." +እነዚያንም ነገሥታት ወደ ኢያሱ ባወጡአቸው ጊዜ ኢያሱ የእስራኤልን ሰዎች ሁሉ ጠራ፥ ከእርሱም ጋር የሄዱትን የሰልፈኞች አለቆች። ቅረቡ፥ በእነዚህም ነገሥታት አንገት ላይ እግራችሁን አኑሩ አላቸው። ቀረቡም በአንገታቸውም ላይ እግራቸውን አኖሩ።,ወወሰድዎሙ ኀበ ኢየሱስ ወጸውዖሙ ኢየሱስ ለኵሉ እስራኤል ለእለ ተቃተሉ ወለእለ ሖሩ ምስሌሁ ወይቤሎሙ ሑሩ ወደዩ እገሪክሙ ላዕለ ክሳዳቲሆሙ ወወደዩ እገሪሆሙ ላዕለ ክሳዳቲሆሙ,"And it came to pass, when they brought out those kings unto Joshua, that Joshua called for all the men of Israel, and said unto the captains of the men of war which went with him, Come near, put your feet upon the necks of these kings. And they came near, and put their feet upon the necks of them." +ኢያሱም። እግዚአብሔር በምትወጉአቸው በጠላቶቻችሁ ሁሉ ላይ እንዲሁ ያደርጋልና አትፍሩ፥ አትደንግጡ፤ ጽኑ፥ አይዞአችሁ አላቸው።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ኢትፍርህዎሙ ወኢትደንግፁ እምኔሆሙ ትብዑ ወጽንዑ እስመ ከመዝ ይገብሮሙ እግዚአብሔር ለኵሉ ፀርክሙ ለእለ ትፀብእዎሙ አንትሙ ።,"And Joshua said unto them, Fear not, nor be dismayed, be strong and of good courage: for thus shall the LORD do to all your enemies against whom ye fight." +ከዚህም በኋላ መትተው ገደሉአቸው፥ በአምስቱም ዛፎች ላይ ሰቀሉአቸው፤ እስከ ማታም ድረስ በዛፎቹ ተሰቅለው ቈዩ።,ወእምዝ ቀተሎሙ ኢየሱስ ወረገዝዎሙ ወሰቀልዎሙ ላዕለ ኀምስቱ ዕፀው ወነበሩ ስቁላኒሆሙ ዲበ ዕፀው እስከ ሰርክ ።,"And afterward Joshua smote them, and slew them, and hanged them on five trees: and they were hanging upon the trees until the evening." +ፀሐይም ልትገባ በቀረበች ጊዜ ኢያሱ አዘዘ፥ ከዛፎችም አወረዱአቸው፥ ተሸሽገውም በነበሩበት ዋሻ ጣሉአቸው፥ እስከ ዛሬም ድረስ በዋሻው አፍ ታላላቅ ድንጋይ ተደርጎአል።,ወእምዝ ሶበ ዐረበት ፀሐይ አዘዘ ኢየሱስ ወአውረድዎሙ እምውስተ ውእቱ ዕፀው ወገደፍዎሙ ውስተ ይእቲ በዐት እንተ ውስቴታ ጐዩ ወአንኰርኰሩ እበነ ዐበይተ ዲቤሃ ለይእቲ በዐት እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ።,"And it came to pass at the time of the going down of the sun, that Joshua commanded, and they took them down off the trees, and cast them into the cave wherein they had been hid, and laid great stones in the cave's mouth, which remain until this very day." +በዚያም ቀን ኢያሱ መቄዳን ያዛት፥ እርስዋንና ንጉሥዋንም በሰይፍ ስለት መታ፤ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ከእነርሱም አንዱን ስንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ እንዳደረገ በመቄዳ ንጉሥ አደረገ።,ወመቄዳሂ ነሥእዋ በይእቲ ዕለት ወቀተልዎሙ በአፈ ኀፂን ወለንጉሣሂ ወአጥፍእዎሙ ለኵሉ ዘመንፈስ ዘውስቴታ ወኢትረፉ ውስቴታ ነፋጺተ ወኢመነሂ ወአልቦ ዘድኅነ ወገብርዎ ለንጉሠ መቄዳ ከመ ገብርዎ ለንጉሠ ኢያሪኮ ።,"And that day Joshua took Makkedah, and smote it with the edge of the sword, and the king thereof he utterly destroyed, them, and all the souls that were therein; he let none remain: and he did to the king of Makkedah as he did unto the king of Jericho." +ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከመቄዳ ወደ ልብና አለፉ፥ ልብናንም ወጉ።,ወሖረ ኢየሱስ ወኵሉ እስራኤል ምስሌሁ እምነ መቄዳ ውስተ ልብና ።,"Then Joshua passed from Makkedah, and all Israel with him, unto Libnah, and fought against Libnah:" +እግዚአብሔርም እርስዋንና ንጉሥዋን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጠ፤ እርስዋንም በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መታ፥ በእርስዋም አንዱን ስንኳ አላስቀረም፤ በኢያሪኮም ንጉሥ እንዳደረገው በልብና ንጉሥ አደረገ።,ወአግብኣ እግዚአብሔር ውስተ እዴሆሙ ለእስራኤል ወነሥእዋ ወነሥኦ ለንጉሣ ወቀተሎ በአፈ ኀፂን ወኢያትረፈ ውስቴታ እምነ ኵሉ ዘመንፈስ ወኢድኅነ ወኢአሐዱ ነፋጺት እምኔሆሙ ወገብርዎ ለንጉሣ በከመ ገብርዎ ለንጉሠ ኢያሪኮ ።,"And the LORD delivered it also, and the king thereof, into the hand of Israel; and he smote it with the edge of the sword, and all the souls that were therein; he let none remain in it; but did unto the king thereof as he did unto the king of Jericho." +ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከልብና ወደ ለኪሶ አለፉ፥ ከበቡአትም፥ ወጉአትም።,ወሖረ ኢየሱስ ወኵሉ እስራኤል ምስሌሁ እምነ ልብና ውስተ ላኪስ ወነበሩ ላዕሌሃ ወተቃተልዋ ።,"And Joshua passed from Libnah, and all Israel with him, unto Lachish, and encamped against it, and fought against it:" +እግዚአብሔርም ለኪሶን በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጣት፥ በሁለተኛውም ቀን ያዙአት፤ በልብናም እንዳደረጉት ሁሉ፥ እርስዋን በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱአቸው።,ወአግብኣ እግዚአብሔር ለላኪስ ውስተ እዴሆሙ ለእስራኤል ወነሥእዋ በሳኒተ ዕለት ወቀተልዎሙ በአፈ ኀፂን ወአጥፍእዋ በከመ ገብርዋ ለሌብና ።,"And the LORD delivered Lachish into the hand of Israel, which took it on the second day, and smote it with the edge of the sword, and all the souls that were therein, according to all that he had done to Libnah." +በዚያን ጊዜም የጌዝር ንጉሥ ሆራም ለኪሶን ለመርዳት ወጣ፤ ኢያሱም አንድ ስንኳ ሳይቀር እርሱንና ሕዝቡን መታ።,ወዐርገ ይእተ አሚረ ኤላም ንጉሠ ጋዜስ ከመ ይርድኣ ለላኪስ ወቀተሎ ኢየሱስ በአፈ ኀፂን ወለሕዝቡሂ እስከ ኢያትረፈ እምኔሆሙ ነፋጺተ ወአልቦ ዘደኅነ ።,"Then Horam king of Gezer came up to help Lachish; and Joshua smote him and his people, until he had left him none remaining." +ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከለኪሶ ወደ ኦዶላም አለፉ፥ ከበቡአትም፥ ወጉአትም፤,ወሖረ ኢየሱስ ወኵሉ እስራኤል ምስሌሁ እምነ ላኪስ ውስተ ኦዶለም ወነበሩ ላዕሌሃ ወተቃተልዋ ።,"And from Lachish Joshua passed unto Eglon, and all Israel with him; and they encamped against it, and fought against it:" +በዚያም ቀን ያዙአት፥ በሰይፍም ስለት መቱአት፤ በለኪሶም እንዳደረገው ሁሉ፥ በእርስዋ ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በዚያ ቀን ፈጽሞ አጠፋ።,ወአግብኣ እግዚአብሔር ውስተ እዴሆሙ ለእስራኤል ወነሥእዋ በይእቲ ዕለት ወቀተልዋ በአፈ ኀፂን ወቀተሉ ኵሎ ዘመንፈስ ዘውስቴታ በከመ ገብርዋ ለላኪስ ።,"And they took it on that day, and smote it with the edge of the sword, and all the souls that were therein he utterly destroyed that day, according to all that he had done to Lachish." +ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ከኦዶላም ወደ ኬብሮን ወጡ፥ ወጉአትም፥ ያዙአትም፤,ወሖረ ኢየሱስ ወኵሉ እስራኤል ምስሌሁ ውስተ ኬብሮን ወነበሩ ላዕሌሃ ።,"And Joshua went up from Eglon, and all Israel with him, unto Hebron; and they fought against it:" +እርስዋንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ሁሉ በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ በኦዶላም እንዳደረገው ሁሉ ማንንም አላስቀረም፤ እርስዋንም በእርስዋም ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ።,ወቀተልዋ በአፈ ኀፂን ወለኵሉ ዘመንፈስ ዘውስቴታ ወአልቦ ዘድኅነ በከመ ገብርዋ ለኦዶለም ወአጥፍእዋ ምስለ ኵሉ ዘውስቴታ ።,"And they took it, and smote it with the edge of the sword, and the king thereof, and all the cities thereof, and all the souls that were therein; he left none remaining, according to all that he had done to Eglon; but destroyed it utterly, and all the souls that were therein." +ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ዳቤር ተመለሱ፥ ወጉአትም፥,ወገብአ ኢየሱስ ወኵሉ እስራኤል ውስተ ዳቢር ወነበሩ ላዕሌሃ ።,"And Joshua returned, and all Israel with him, to Debir; and fought against it:" +እርስዋንም ንጉሥዋንም ከተሞችዋንም ያዙ፤ በሰይፍም ���ለት መቱአቸው፥ በእነርሱም ውስጥ ያሉትን ነፍሳት ሁሉ ፈጽመው አጠፉ፤ ማንንም አላስቀረም፤ በኬብሮን፥ ደግሞ በልብናና በንጉሥዋ እንዳደረገው እንዲሁ በዳቤርና በንጉሥዋ አደረገ።,ወነሥእዋ ወለንጉሣሂ ወለአህጉሪሃኒ ወቀተልዋ ወአጥፍእዋ በአፈ ኀፂን ወለኵሉ ዘመንፈስ ዘውስቴታ ወአልቦ ዘአትረፉ ውስቴታ ዘድኅነ በከመ ገብርዋ ለኬብሮን ወለንጉሣ ከማሁ ገብርዋ ለዳቤር ወለንጉሣ ።,"And he took it, and the king thereof, and all the cities thereof; and they smote them with the edge of the sword, and utterly destroyed all the souls that were therein; he left none remaining: as he had done to Hebron, so he did to Debir, and to the king thereof; as he had done also to Libnah, and to her king." +እንዲሁም ኢያሱ ምድሪቱን ሁሉ ተራራማውን አገር ደቡቡንም ቈላውንም ቍልቍለቱንም ነገሥታቶቻቸውንም ሁሉ መታ፤ ማንንም አላስቀረም፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዳዘዘውም ነፍስ ያለበትን ሁሉ ፈጽሞ አጠፋ።,ወቀተለ ኢየሱስ ኵሎ ምድሮሙ ለደወለ አድባር ወናቤ ወአሕቅልቲሃ ወአሴዶት ወነገሥታ ወአልቦ ዘአትረፉ እምኔሆሙ ዘድኅነ ወኵሎ ዘመንፈሰ ሕይወት አጥፍአ በከመ አዘዘ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ፤,"So Joshua smote all the country of the hills, and of the south, and of the vale, and of the springs, and all their kings: he left none remaining, but utterly destroyed all that breathed, as the LORD God of Israel commanded." +ኢያሱም ከቃዴስ በርኔ እስከ ጋዛ ድረስ የጎሶምንም ምድር ሁሉ እስከ ገባዖን ድረስ መታ።,እምነ ቃዴስ በርኔ እስከ ጋዜስ ኵሎ ጎሶም እስከ ገባኦን ።,"And Joshua smote them from Kadeshbarnea even unto Gaza, and all the country of Goshen, even unto Gibeon." +የእስራኤልም አምላክ እግዚአብሔር ለእስራኤል ስለ ተዋጋላቸው ኢያሱ እነዚህን ነገሥታት ሁሉ ምድራቸውንም በአንድ ጊዜ ያዘ።,ወቀተለ ኢየሱስ ኵሎ ነገሥቶሙ ወምድሮሙሂ በምዕር እስመ እግዚአብሔር ይፀብእ ሎሙ ለእስራኤል ።,"And all these kings and their land did Joshua take at one time, because the LORD God of Israel fought for Israel." +ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ሰፈሩ ወደ ጌልገላ ተመለሱ። a,ወገብአ ኢየሱስ ወኵሉ እስራኤል ምስሌሁ ኀበ ትዕይንት ውስተ ገልጋላ ።,"And Joshua returned, and all Israel with him, unto the camp to Gilgal." +የእስራኤልም ልጆች የመቱአቸው፥ ከአርኖንም ሸለቆ ጀምሮ እስከ አርሞንዔም ተራራ ድረስ በምሥራቅ ያለውን ዓረባ ሁሉ በዮርዳኖስም ማዶ በፀሐይ መውጫ ያለውን አገራቸውን የወረሱአቸው ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤,ወእሉ እሙንቱ ነገሥት እለ ቀተሉ ደቂቀ እስራኤል ወተወርስዎሙ ምድሮሙ በማዕዶተ ዮርዳንስ ዘመንገለ ሠረቀ ፀሐይ እምነ ቈላተ አርኖን እስከ ደብረ አኤርሞን ወኵሎ ምድረ አራባ ዘመንገለ ጽባሒሁ ።,"Now these are the kings of the land, which the children of Israel smote, and possessed their land on the other side Jordan toward the rising of the sun, from the river Arnon unto mount Hermon, and all the plain on the east:" +በሐሴቦን የተቀመጠው፥ በአርኖንም ሸለቆ አጠገብ ካለችው ከአሮዔር፥ ከሸለቆውም መካከል ጀምሮ የገለዓድን እኩሌታ እስከ ያቦቅ ወንዝ እስከ አሞን ልጆች ዳርቻ ድረስ፥,ሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ዘይነብር ውስተ ሔሴቦን ወይኴንን እምነ አርኖን እንተ ሀለወት ውስተ ቈላት ዘአሐዱ ኅብር ወመንፈቀ ገላአድ እስከ ኢያቦቅ ደወሎሙ ለደቂቀ አሞን ፤,"Sihon king of the Amorites, who dwelt in Heshbon, and ruled from Aroer, which is upon the bank of the river Arnon, and from the middle of the river, and from half Gilead, even unto the river Jabbok, which is the border of the children of Ammon;" +በምሥራቅም በኩል ያለውን ዓረባ እስከ ኪኔሬት ባሕር ድረስ፥ በቤትየሺሞት መንገድ አጠገብ እስካለው እስከ አረባ ባሕር እስከ ጨው ባሕር ድረስ፥ በደቡብም በኩል ከፈስጋ ተራራ አፋፍ በታች ያለውን ምድር የገዛው የአሞራውያን ንጉሥ ሴዎን፤,ወአራባ እስከ ባሕረ ኬኔሬት ዘመንገለ ጽባሕ ወእስከ ባሕረ አራባ ባሕረ አሎን እምነ ጽባሒሁ እምነ ፍኖት ዘመንገለ አሲሞት እምነ ቴመን እንተ መትሕተ ሜዶት ወፈስጋ ።,"And from the plain to the sea of Chinneroth on the east, and unto the sea of the plain, even the salt sea on the east, the way to Bethjeshimoth; and from the south, under Ashdothpisgah:" +ከራፋይምም ወገን የቀረ፥ በአስታሮትና በኤድራይ የተቀመጠው፥ የአርሞንዔምንም ተራራ፥,ወአግ ንጉሠ ባሳን ዘተርፈ እምነ ውስቴቶሙ ለእለ ያርብሕ እለ ይነብሩ ውስተ አስጣሮት ወኤኔድራይን ።,"And the coast of Og king of Bashan, which was of the remnant of the giants, that dwelt at Ashtaroth and at Edrei," +ሰልካን፥ ባሳንንም ሁሉ እስከ ጌሹራውያንና እስከ ማዕካታውያን ዳርቻ፥ የገለዓድንም እኩሌታ እስከ ሐሴቦን ንጉሥ እስከ ሴዎን ዳርቻ ድረስ የገዛው የባሳን ንጉሥ ዐግ።,መስፍን ውእቱ እምነ አድባረ አኤርሞን ወእምነ ሴኬ ወኵሉ ባሳን እስከ አድዋለ ጌርጌሲ ወመካት ወመንፈቀ ገላአድ ደወሉ ለሴዎን ንጉሠ ሔሴቦን ።,"And reigned in mount Hermon, and in Salcah, and in all Bashan, unto the border of the Geshurites and the Maachathites, and half Gilead, the border of Sihon king of Heshbon." +የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴና የእስራኤል ልጆች መቱአቸው፤ የእግዚአብሔርም ባሪያ ሙሴ ርስት አድርጎ ለሮቤል ልጆች ለጋድም ልጆች ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ምድሪቱን ሰጣቸው።,ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር ወደቂቀ እስራኤል ቀተልዎሙ ወወሀቦሙ ርስቶሙ ሙሴ ኪያሃ ምድረ ለሮቤል ወለጋድ ወለመንፈቀ ነገደ መናሴ ።,"Them did Moses the servant of the LORD and the children of Israel smite: and Moses the servant of the LORD gave it for a possession unto the Reubenites, and the Gadites, and the half tribe of Manasseh." +በዮርዳኖስም ማዶ በምዕራብ በኩል በሊባኖስ ሸለቆ ካለችው ከበኣልጋድ ወደ ሴይር እስከሚያወጣው ወና እስከ ሆነው ተራራ ድረስ ኢያሱ በየክፍላቸው ርስት አድርጎ ለእስራኤል ነገድ በሰጣት ምድር፥ በተራራማው አገር፥ በቈላውም፥ በዓረባም፥ በቍልቍለቱም፥ በምድረ በዳውም፥ በደቡቡም ያሉ ኬጢያውያን አሞራውያንም ከነዓናውያንም ፌርዛውያንም ኤዊያውያንም ኢያቡሳውያንም የሆኑ ኢያሱና የእስራኤል ልጆች የመቱአቸው የምድር ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤,ወእሉ እሙንቱ ነገሥተ አሞሬዎን እለ ቀተሉ ኢየሱስ ወደቂቀ እስራኤል በማዕዶተ ዮርዳንስ በመንገለ ባሕረ በለጋድ በውስተ ገዳሙ ለሊባኖስ ወእስከ ደብረ ቀልከ ዘያዐርግ ውስተ ሴይር ወወሀቦሙ ኢየሱስ ይእተ ምድረ ለሕዝበ እስራኤል ርስተ ወአውረሶሙ ፤,"And these are the kings of the country which Joshua and the children of Israel smote on this side Jordan on the west, from Baalgad in the valley of Lebanon even unto the mount Halak, that goeth up to Seir; which Joshua gave unto the tribes of Israel for a possession according to their divisions;" +የኢያሪኮ ንጉሥ፥ በቤቴል አጠገብ ያለችው የጋይ ንጉሥ፥,በውስተ ደብርኒ ወበውስተ ገዳምኒ ወበአራባ ወበአሴዶት ወበአሕቀልትኒ ወናጌብ ወኬጤዎን ወአሞሬዎን ወከናኔዎን ወፌሬዜዎን ወኢየቡሴዎን ወኤዌዎን ።,"In the mountains, and in the valleys, and in the plains, and in the springs, and in the wilderness, and in the south country; the Hittites, the Amorites, and the Canaanites, the Perizzites, the Hivites, and the Jebusites:" +የኢየሩሳሌም ንጉሥ፥ የኬብሮን ንጉሥ፥,ወንጉሠ ኢያሪኮ ወንጉሠ ጋይ እንተ ምእኃዘ ቤቴል ።,"The king of Jericho, one; the king of Ai, which is beside Bethel, one;" +የየርሙት ንጉሥ፥ የለኪሶ ንጉሥ፥,ንጉሠ ኢየሩሳሌም ንጉሠ ኬብሮን ።,"The king of Jerusalem, one; the king of Hebron, one;" +የኦዶላም ንጉሥ፥ የጌዝር ንጉሥ፥ የዳቤር ንጉሥ፥,ንጉሠ ኢየሬሙት ንጉሠ ላኪስ ።,"The king of Jarmuth, one; the king of Lachish, one;" +የጌድር ንጉሥ፥ የሔርማ ንጉሥ፥,ንጉሠ ኤለም ንጉሠ ጋዜር ።,"The king of Eglon, one; the king of Gezer, one;" +የዓራድ ንጉሥ፥ የልብና ንጉሥ፥ የዓዶላም ንጉሥ፥,ንጉሠ ዳቢር ንጉሠ ጊሲር ።,"The king of Debir, one; the king of Geder, one;" +የመቄዳ ንጉሥ፥ የቤቴል ንጉሥ፥,ንጉሠ ኤርሞት ንጉሠ አ���ት ።,"The king of Hormah, one; the king of Arad, one;" +የታጱዋ ንጉሥ፥ የኦፌር ንጉሥ፥ የአፌቅ ንጉሥ፥,ንጉሠ ሌምና ንጉሠ አዶለም ።,"The king of Libnah, one; the king of Adullam, one;" +የለሸሮን ንጉሥ፥ የማዶን ንጉሥ፥,ንጉሠ ኤዳሕ ።,"The king of Makkedah, one; the king of Bethel, one;" +የአሶር ንጉሥ፥ የሺምሮን ሚሮን ንጉሥ፥,ንጉሠ ኤጠፋድ ንጉሠ ዖፌር ።,"The king of Tappuah, one; the king of Hepher, one;" +የአዚፍ ንጉሥ፥ የታዕናክ ንጉሥ፥ የመጊዶ ንጉሥ፥,ንጉሠ ዖፌቀጤሳሮት ንጉሠ አሶም ።,"The king of Aphek, one; the king of Lasharon, one;" +የቃዴስ ንጉሥ፥ በቀርሜሎስ የነበረ የዮቅንዓም ንጉሥ፥,ንጉሠ ሶምዖን ንጉሠ መምሮት ።,"The king of Madon, one; the king of Hazor, one;" +በዶር ኮረብታ የነበረ የዶር ንጉሥ፥ የጌልገላ አሕዛብ ንጉሥ፥,ንጉሠ አዚፍ ንጉሠ ቃዴስ ።,"The king of Shimronmeron, one; the king of Achshaph, one;" +የቲርሳ ንጉሥ፥ ነገሥታቱ ሁሉ ሠላሳ አንድ ናቸው። a,ንጉሠ ዘቀቅ ንጉሠ መሬዶት ።,"The king of Taanach, one; the king of Megiddo, one;" +ኢያሱም ሸመገለ በዕድሜም አረጀ፤ እግዚአብሔርም አለው። አንተ ሸመገልህ፥ በዕድሜህም አረጀህ፤ ያልተወረሰች እጅግ ብዙ ምድር ገና ቀርታለች፤,ወልህቀ ኢየሱስ ወኀለፈ መዋዕሊሁ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ናሁ ኀለፈ መዋዕሊከ ለከ ወተርፈት ምድር ብዝኅት ዘይትወረሱ ።,"Now Joshua was old and stricken in years; and the LORD said unto him, Thou art old and stricken in years, and there remaineth yet very much land to be possessed." +የቀረችውም ምድር ይህች ናት፥ የፍልስጥኤማውያንና የጌሹራውያን አገር ሁሉ፥,ወዛቲ ይእቲ ምድር እንተ ተርፈት ደወሎሙ ለፍልስጥኤም ወዘጌሲሪ ወዘከናኔዎን ፤,"This is the land that yet remaineth: all the borders of the Philistines, and all Geshuri," +በግብፅ ፊት ካለው ከሺሖር ወንዝ ጀምሮ በሰሜን በኩል እስካለችው የከነዓናውያን ሆና እስከ ተቈጠረችው እስከ አቃሮን ዳርቻ ድረስ፥ የጋዛ፥ የአዛጦን፥ የአስቀሎና፥ የጌት፥ የአቃሮን፥ አምስቱ የፍልስጥኤማውያን መኳንንት፥,እምነ በድው ዘመንገለ ገጸ ግብጽ እስከ ደወሎሙ ለአቃሮን ዘመንገለ ፀጋሞሙ ለአሞሬዎን ዘይትኌለቍ ለኀምስቱ በሓውርተ ፊልስጢእም ለጋዛ ወለአዛጦን ወለአስቀሎን ወለጌቴዎን ወለአቃሮን ወለኤዌዎን ።,"From Sihor, which is before Egypt, even unto the borders of Ekron northward, which is counted to the Canaanite: five lords of the Philistines; the Gazathites, and the Ashdothites, the Eshkalonites, the Gittites, and the Ekronites; also the Avites:" +በደቡብም በኩል የኤዋውያን፥ የከነዓናውያን ምድር ሁሉ፥ ለሲዶናውያንም የምትሆን መዓራ እስከ አሞራውያን ዳርቻ እስከ አፌቅ ድረስ፥,እምነ ቴመን ወኵሎ ምድረ ከናአን ዘቅድመ ጋዛ ወሲዶናሂ እስከ ጣፌቅ እስከ አድዋሊሆሙ ለአሞሬዎን ።,"From the south, all the land of the Canaanites, and Mearah that is beside the Sidonians, unto Aphek, to the borders of the Amorites:" +የጌባላውያውንም ምድር፥ በምሥራቅም በኩል ከአርሞንዔም ተራራ በታች ካለችው በኣልጋድ ጀምሮ እስከ ሐማት መግቢያ ድረስ ያለችው ሊባኖስ ሁሉ፥,ወኵሎ ምድረ ገልየድ ዘፊልስጢእም ወኵሎ ሊባኖን እምነ ሠርቀ ፀሐይ ወእምነ ገልጋላ ዘመትሕተ ደብረ አኤርሞን እስከ ምብዋኦ ለኤመት ።,"And the land of the Giblites, and all Lebanon, toward the sunrising, from Baalgad under mount Hermon unto the entering into Hamath." +በተራራማውም አገር የሚኖሩትን ሁሉ ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ማሴሮን ድረስ ሲዶናውያን ሁሉ፤ እነዚህን ከእስራኤል ልጆች ፊት አባርራቸዋለሁ፤ እንዳዘዝሁህም ምድራቸውን ለእስራኤል ርስት አድርገህ አካፍላቸው።,ኵሎ እለ ይነብሩ ውስተ አድባር እምነ ሊባኖስ እስከ ሙዓለ ሴሬት ዘማይም ዘፎሜም ኵሎ ሲዶና እለ አነ ኣጠፍኦሙ እምቅድመ ገጾሙ ለእስራኤል በከመ እቤ ለከ ።,"All the inhabitants of the hill country from Lebanon unto Misrephothmaim, and all the Sidonians, them will I drive out from before the children of Israel: only divide thou it by lot unto the Israelites for an inheritance, as I have commanded thee." +አሁንም ይህን ምድር ለዘጠኙ ነገድ ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ርስት አድርገህ ክፈለው።,ወይእዜኒ ክፍሎሙ ዛተ ምድረ ወአስተዋርሶሙ ለትስዐቱ ሕዝብ ወለመንፈቀ ሕዝብ ዘመናሴ ።,"Now therefore divide this land for an inheritance unto the nine tribes, and the half tribe of Manasseh," +የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ እንደ ሰጣቸው ከእርሱ ከምናሴ ጋር የሮቤልና የጋድ ልጆች በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ሙሴ የሰጣቸውን ርስታቸውን ተቀበሉ።,እምነ ዮርዳንስ እስከ ባሕር ዐቢይ ዘመንገለ ዐረበ ፀሐይ ይሁቦሙ ወትከውኖሙ ወሰኖሙ ባሐር ዐቢይ ።,"With whom the Reubenites and the Gadites have received their inheritance, which Moses gave them, beyond Jordan eastward, even as Moses the servant of the LORD gave them;" +በአርኖን ሸለቆ ዳር ካለችው ከአሮዔር፥ በሸለቆውም መካከል ካለችው ከተማ ጀምሮ የሜድባን ሜዳ ሁሉ እስከ ዲቦን ድረስ፥,ለእልክቱ ክልኤቱ ነገድ ለሮቤል ወለጋድ ወለመንፈቀ ነገደ መናሴ ወሀቦሙ ሙሴ በማዕዶተ ዮርዳንስ ፤,"From Aroer, that is upon the bank of the river Arnon, and the city that is in the midst of the river, and all the plain of Medeba unto Dibon;" +በሐሴቦንም የነገሠ የአሞራውያን ንጉሥ የሴዎን ከተሞች ሁሉ እስከ አሞን ልጆች ዳርቻ ድረስ፥,ዘመንገለ ሠረቀ ፀሐይ ወሀቦሙ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር እምነ አሮኤር እንተ ውስተ ማዕዶተ ፈለገ አርኖን ወሀገር እንተ ውስተ ማእከለ ቈላት ወኵሉ ሚሶር እምነ ሜዳቦን ።,"And all the cities of Sihon king of the Amorites, which reigned in Heshbon, unto the border of the children of Ammon;" +ገለዓድንም፥ የጌሹራውያንንና የማዕካታውያንን ዳርቻ ሁሉ፥ የአርሞንዔምንም ተራራ ሁሉ፥,ኵሉ አህጉረ ሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ዘነግሠ በሔሴቦን እስከ ደወሎሙ ለደቂቀ ዐሞን ፤,"And Gilead, and the border of the Geshurites and Maachathites, and all mount Hermon, and all Bashan unto Salcah;" +ባሳንንም ሁሉ እስከ ሰልካ ድረስ፥ በባሳን የነበረውን በአስታሮትና በኤድራይ የነገሠውን የዐግን መንግሥት ሁሉ፤ እርሱም ከራፋይም የቀረ ነበረ፤ እነዚህንም ሙሴ መታቸው አወጣቸውም።,ወለገላአድ ወለደወሎሙ ለጌሲሪ ወለማኬጢ ወለኵሉ አድባረ አኤርሞን ወኵሎ ባሳን እስከ አካ ።,"All the kingdom of Og in Bashan, which reigned in Ashtaroth and in Edrei, who remained of the remnant of the giants: for these did Moses smite, and cast them out." +የእስራኤል ልጆች ግን ጌሹራውያንንና ማዕካታውያንን አላወጡም፤ እስከ ዛሬም ድረስ ጌሹርና ማዕካት በእስራኤል መካከል ይኖራሉ።,ኵሎ መንግሥቶ ለአግ ዘባሳን ዘነግሠ በኤድራይን ወበአስጣሮት ውእቱ ዘተርፈ እምነ ደሞሙ ለእለ ያርብሕ ወቀተሎ ሙሴ ወአጥፍኦ ወኢያጥፍእዎሙ ደቂቀ እስራኤል ለጌሲሪ ወለመካጢ ወለከናኔዎን እለ ውስቴቶሙ ወይነብር ንጉሠ ጌሲሪ ወመካጢ ውስተ ደቂቀ እስራኤል እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ።,"Nevertheless the children of Israel expelled not the Geshurites, nor the Maachathites: but the Geshurites and the Maachathites dwell among the Israelites until this day." +ለሌዊ ነገድ ግን ርስት አልሰጠም፤ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር የቀረበው በእሳት የተደረገ መሥዋዕት ርስታቸው ነው፥ እርሱ እንደ ተናገራቸው።,እንበለ ነገደ ሌዊ እለ ኢነሥኡ መክፈልቶሙ እስመ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ውእቱ መክፈልቶሙ በከመ ይቤሎሙ እግዚአብሔር ወከማሁ ተከፈሉ በከመ ከፈሎሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል በአራቦት ዘሞአብ በማዕዶተ ዮርዳንስ ዘመንገለ ኢያሪኮ ።,"Only unto the tribe of Levi he gave none inheritance; the sacrifices of the LORD God of Israel made by fire are their inheritance, as he said unto them." +ሙሴም ለሮቤል ልጆች ነገድ በየወገናቸው ርስትን ሰጣቸው።,ወወሀቦሙ ሙሴ ለነገደ ሮቤል በበ ሕዘቢሆሙ ።,And Moses gave unto the tribe of the children of Reuben inheritance according to their families. +ድንበራቸውም በአርኖን ሸለቆ ዳር ካለችው ከአሮዔር ጀምሮ በሸለቆው መካከል ያለችው ከተማ፥ የሜድባ ሜዳ ��ሉ፥,ወኮነ ደወሎሙ እምነ አሮኤር እንተ መንገለ ቈላተ አርኖን ወሀገሮሂ ዘውስተ ቈላተ አርኖን ወኵሉ ሚሶር እስከ ሔሴቦን ።,"And their coast was from Aroer, that is on the bank of the river Arnon, and the city that is in the midst of the river, and all the plain by Medeba;" +ሐሴቦንም፥ በሜዳውም ያሉት ከተሞችዋ ሁሉ፥ ዲቦን፥ ባሞትበኣል፥,ወኵሉ አህጉር ዘሀለወ ውስተ ሚሶር ወዴቦን ወበሞን ወበዓል ወአብያት ሜዔልሞት ።,"Heshbon, and all her cities that are in the plain; Dibon, and Bamothbaal, and Bethbaalmeon," +ቤትበኣልምዖን፥ ያሀጽ፥ ቅዴሞት፥,ወባሳን ወበቄድሞን ወሜፋት ።,"And Jahazah, and Kedemoth, and Mephaath," +ሜፍዓት፥ ቂርያታይም፥ ሴባማ፥ በሸለቆውም ተራራ ያለችው ጼሬትሻሐር፥,ወቃርያትም ወሴባማ ወሴራዶት ወሲዮን በደብረ ኤነብ ።,"And Kirjathaim, and Sibmah, and Zarethshahar in the mount of the valley," +ቤተ ፌጎር፥ ከፈስጋ ተራራ በታች ያለው ምድር፥ ቤትየሺሞት፥,ወቤተ ፌጎር ወኤሴዶት ወፈስጋ ወኤቤታነሲኖት ።,"And Bethpeor, and Ashdothpisgah, and Bethjeshimoth," +የሜዳውም ከተሞች ሁሉ፥ በሐሴቦንም የነገሠው የአሞራውያን ንጉሥ የሴዎን መንግሥት ሁሉ ነበረ፤ ሙሴም እርሱንና በምድሪቱ የተቀመጡትን የሴዎንን መሳፍንት፥ የምድያምን አለቆች ኤዊን፥ ሮቆምን፥ ሱርን፥ ሑርን፥ ሪባን መታቸው።,ወኵሉ አህጉረ ሚሶር ወኵሉ መግሥተ ሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ዘቀተለ ሙሴ ወመሳፍንተ ምድያም ወኤዊን ወሮቦቅ ወሱር ወኡር ወሮቤ መሳፍንተ ጰራሊያ ወእለ ይነብሩ ውስተ ሲዮን ።,"And all the cities of the plain, and all the kingdom of Sihon king of the Amorites, which reigned in Heshbon, whom Moses smote with the princes of Midian, Evi, and Rekem, and Zur, and Hur, and Reba, which were dukes of Sihon, dwelling in the country." +ከገደሉአቸውም ሰዎች ጋር የእስራኤል ልጆች ምዋርተኛውን የቢዖርን ልጅ በለዓምን በሰይፍ ገደሉት።,ወበላዓም ወልደ ቤዖር ዘመቅሰም ቀተልዎሙ በምዕር ።,"Balaam also the son of Beor, the soothsayer, did the children of Israel slay with the sword among them that were slain by them." +የሮቤልም ልጆች ድንበር የዮርዳኖስ ወንዝና ዳርቻው ነበረ። የሮቤል ልጆች ርስት ከተሞቻቸውም መንደሮቻቸውም በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።,ወኮነ ደወሎሙ ለሮቤል ወዮርዳንስ ወሰኖሙ ወዝንቱ መክፈልቶሙ ለደቂቀ ሮቤል በቦ ነገዶሙ ወአህጉሪሆሙኒ ።,"And the border of the children of Reuben was Jordan, and the border thereof. This was the inheritance of the children of Reuben after their families, the cities and the villages thereof." +ሙሴም ለጋድ ነገድ ለጋድም ልጆች በየወገኖቻቸው ርስት አድርጎ ሰጣቸው።,ወወሀቦሙ ሙሴ ለደቂቀ ጋድ በበ ነገዶሙ ።,"And Moses gave inheritance unto the tribe of Gad, even unto the children of Gad according to their families." +ድንበራቸውም ኢያዜርና የገለዓድ ከተሞች ሁሉ፥ የአሞንም ልጆች ምድር እኩሌታ በረባት ፊት እስካለችው እስከ አሮዔር ድረስ፥,ወኮነ ደወሎሙ ኢያዜር ወኵሉ አህጉረ ገላአድ ወመንፈቀ ምድረ ደቂቀ ዐሞን እስከ ዐራባ እንተ ቅድመ ገጸ አራድ ።,"And their coast was Jazer, and all the cities of Gilead, and half the land of the children of Ammon, unto Aroer that is before Rabbah;" +ከሐሴቦን ጀምሮ እስከ ራማት ምጽጴ፥ እስከ ብጦኒም ድረስ፥ ከመሃናይም ጀምሮ እስከ ዳቤር ዳርቻ ድረስ፥,ወእምነ ሔሴቦን እስከ አራቦት እንተ መንገለ መሴፋ ወቦጣኒ ወማዐን እስከ ደወሎሙ ለዴቦን ።,"And from Heshbon unto Ramathmizpeh, and Betonim; and from Mahanaim unto the border of Debir;" +በሸለቆውም ቤትሀራም፥ ቤትኒምራ፥ ሱኮት፥ ጻፎን፥ የሐሴቦን ንጉሥ የሴዎን መንግሥት ቅሬታ ነበረ። ድንበሩም ዮርዳኖስና በምሥራቅ በኩል ባለው በዮርዳኖስ ማዶ የኪኔሬት ባሕር ወዲያኛው ዳርቻ ነበር።,ወበአዶም ወዖትርጋ ወዐበይን ዘትነብራ ወሴኮታ ወሳፈን ወባዕድኒ ዘተርፈ መንግሥቱ ለሴዎን ንጉሠ ሔሴቦን ፤ ወዮርዳንስ ወሰኖሙ እስከ አሐዱ ሕብር ዘባሕረ ኬኔሬት በማዕዶተ ዮርዳንስ ጽባሓዊ ።,"And in the valley, Betharam, and Bethnimrah, and Succoth, and Zaphon, the rest of the kingdom of Sihon king of Heshbon, Jordan and his border, even unto the edge of the sea of Chinnereth on the other side Jordan eastward." +የጋድ ልጆች ርስት ከተሞቻቸውም መንደሮቻቸውም በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።,ወዝንቱ ውእቱ መክፈልቶሙ ለደቂቀ ጋድ በበ ነገዶሙ ፤ ወሜጡ ዘባኖሙ ቅድመ ፀሮሙ እስመ በበ ነገዶሙ ኮነ አህጉሪሆሙኒ ወደብረ አህጉሪሆሙኒ ።,"This is the inheritance of the children of Gad after their families, the cities, and their villages." +ሙሴም ለምናሴ ነገድ እኩሌታ ርስት ሰጣቸው፤ ለምናሴም ልጆች ነገድ እኩሌታ በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።,ወወሀቦሙ ሙሴ ለመንፈቀ ነገደ መናሴ በበ ሕዘቢሆሙ ።,And Moses gave inheritance unto the half tribe of Manasseh: and this was the possession of the half tribe of the children of Manasseh by their families. +ድንበራቸውም ከመሃናይም ጀምሮ የባሳን ንጉሥ የዐግ መንግሥት፥ ባሳን ሁሉ፥ በባሳንም ያሉት የኢያዕር መንደሮች ሁሉ ስድሳው ከተሞች፥ የገለዓድም እኩሌታ፥,ወኮነ ደወሎሙ እምነ መሐና ወኵሉ መንግሥተ ባሳን ወኵሉ መንግሥተ አግ ንጉሠ ባሳን ወኵሉ አህጉረ ኢያኢር እለ ሀለዋ ውስተ ባሳን ስሳ አህጉር ።,"And their coast was from Mahanaim, all Bashan, all the kingdom of Og king of Bashan, and all the towns of Jair, which are in Bashan, threescore cities:" +በባሳንም ያሉት የዐግ መንግሥት ከተሞች፥ አስታሮትና ኤድራይ ነበረ። እነዚህም ለምናሴ ልጅ ለማኪር ልጆች ሆኑ፤ ለማኪር ልጆች እኩሌታ በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።,ወመንፈቀ ምድረ ገላአድ ወበአስጣሮት ወበኤንድራይን አህጉረ መንግሥቱ ለአግ እለ ውስተ ባሳን ለደቂቀ ማኪር ትውልደ መናሴ ወለመንፈቆሙሂ ለደቂቀ ማኪር ዘትውልደ መናሴ በበ ሕዘቢሆሙ ።,"And half Gilead, and Ashtaroth, and Edrei, cities of the kingdom of Og in Bashan, were pertaining unto the children of Machir the son of Manasseh, even to the one half of the children of Machir by their families." +ሙሴ በምሥራቅ በኩል በኢያሪኮ አንጻር በዮርዳኖስ ማዶ በሞዓብ ሜዳ ሳለ የከፈለው ርስት ይህ ነው።,*እሉ እሙንቱ እለ * አስተዋረሶሙ ሙሴ በማዕዶተ ዮርዳንስ በአራቦት ዘሞአብ በማዕዶተ ዮርዳንስ ዘመንገለ ጽባሒሁ ለኢያሪኮ ።,"These are the countries which Moses did distribute for inheritance in the plains of Moab, on the other side Jordan, by Jericho, eastward." +ለምናሴ ነገድ ዕጣ ይህ ነው፤ የዮሴፍ በኵር እርሱ ነውና። የምናሴም በኵር የገለዓድ አባት ማኪር ብርቱ ሰልፈኛ ስለ ነበረ ገለዓድንና ባሳንን ወረሰ።,ወኮነ ደወሎሙ ለነገደ ደቂቀ መናሴ እስመ ውእቱ በኵሩ ለዮሴፍ ፤,"There was also a lot for the tribe of Manasseh; for he was the firstborn of Joseph; to wit, for Machir the firstborn of Manasseh, the father of Gilead: because he was a man of war, therefore he had Gilead and Bashan." +ዕጣውም ለቀሩት ለምናሴ ልጆች በየወገኖቻቸው፥ ለአቢዔዝር ልጆች፥ ለኬሌግ ልጆች፥ ለአሥሪኤል ልጆች፥ ለሴኬም ልጆች፥ ለኦፌር ልጆች፥ ለሸሚዳ ልጆች ሆነ፤ የዮሴፍ ልጅ የምናሴ ወንዶች ልጆች በየወገኖቻቸው እነዚህ ናቸው።,ለማኪር ለበኵሩ ለመናሴ አቡሁ ለገላአድ እስመ ብእሲ መስተቃትል ውእቱ በውስተ ገላአድ ወበውስተ ባሳን ።,"There was also a lot for the rest of the children of Manasseh by their families; for the children of Abiezer, and for the children of Helek, and for the children of Asriel, and for the children of Shechem, and for the children of Hepher, and for the children of Shemida: these were the male children of Manasseh the son of Joseph by their families." +ለምናሴ ልጅ፥ ለማኪር ልጅ፥ ለገለዓድ ልጅ፥ ለኦፌር ልጅ፥ ለሰለጰዓድ ግን ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም የሴቶች ልጆቹም ስም ማህለህ፥ ኑዓ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ቲርጻ ነበረ።,ወኮነ ለደቂቀ መናሴ ለእለ ተርፉ በበሕዘቢሆሙ ለደቂቀ ኢዬዚ ወለደቂቀ ቄሌዚ ወለደቂቀ ኢዬሪዬል ወለደቂቀ ኢሐኬም ወለደቂቀ ዖፌር ፤,"But Zelophehad, the son of Hepher, the son of Gilead, the son of Machir, the son of Manasseh, had no sons, but daughters: and these are the names of his daughters, Mahlah, and Noah, Hoglah, Milcah, and Tirzah." +እነርሱም ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛርና ወደ ነዌ ልጅ ወደ ኢያሱ ወደ አለቆችም ቀርበው። እግዚአብሔር በወንድሞቻችን መካከል ርስት እንዲሰጠን ሙሴን አዘዘ አሉ፤ እግዚአብሔርም እንዳዘዘ በአባታቸው ወንድሞች መካከል ርስት ሰጣቸው።,እሉ ተባዕቶሙ በበ ሕዘቢሆሙ ።,"And they came near before Eleazar the priest, and before Joshua the son of Nun, and before the princes, saying, The LORD commanded Moses to give us an inheritance among our brethren. Therefore according to the commandment of the LORD he gave them an inheritance among the brethren of their father." +በዮርዳኖስ ማዶ ካለው ከገለዓድና ከባሳን አገር ሌላ ለምናሴ አሥር ዕጣ ሆነ፤,ወሰልጰአድ ወልደ ዖፌር አልቦ ደቂቀ እንበለ አዋልድ ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆን ለአዋልደ ሰልጰአድ መሐላ ወኑኃ ወሔግላ ወሜልካ ወቴርሳ ።,"And there fell ten portions to Manasseh, beside the land of Gilead and Bashan, which were on the other side Jordan;" +የምናሴ ሴቶች ልጆች በወንዶች ልጆች መካከል ርስት ተቀብለዋልና፤ የገለዓድም ምድር ለቀሩት ለምናሴ ልጆች ሆኖአልና።,ወቆማ ቅድመ እልዐዛር ካህን ወቅድመ ኢየሱስ ወቅድመ መላእክት ወይቤላ እግዚአብሔር አዘዘ በእደ ሙሴ ከመ የሀበነ ርስተ በውስተ ማእከለ አኀዊነ ወወሀብዎን በትእዛዘ እግዚአብሔር ምስለ አኀዊሁ ለአቡሆን ።,Because the daughters of Manasseh had an inheritance among his sons: and the rest of Manasseh's sons had the land of Gilead. +የምናሴም ድንበር ከአሴር ጀምሮ በሴኬም ፊት ልፊት እስካለው እስከ ሚክምታት ድረስ ነበረ፤ ድንበሩም በቀኝ በኩል ወደ ዓይንታጱዋ ሰዎች አለፈ።,ወወድቀ ሐብሎን እምነ ሐናስ ወሐቅለ ለቤቅ እምነ ገላአድ ዘማዕዶተ ዮርዳንስ ።,"And the coast of Manasseh was from Asher to Michmethah, that lieth before Shechem; and the border went along on the right hand unto the inhabitants of Entappuah." +የታጱዋ ምድር ለምናሴ ነበረ፤ በምናሴ ዳርቻ ያለው ታጱዋ ግን ለኤፍሬም ልጆች ሆነ።,እስመ አዋልደ ደቂቀ መናሴ ተወርሳ ርስተ በማእከለ አኀዊሆን ፤ ወምድረ ገላአድሰ ኮነት ለደቂቀ መናሴ ለእለ ተርፉ ።,Now Manasseh had the land of Tappuah: but Tappuah on the border of Manasseh belonged to the children of Ephraim; +ድንበሩም ወደ ቃና ወንዝ ከወንዙ በደቡብ ወገን ወረደ፤ በምናሴም ከተሞች መካከል የነበሩት እነዚህ ከተሞች ለኤፍሬም ሆኑ፤ የምናሴም ድንበር በወንዙ በኩል በሰሜን ወገን ነበረ፥ መውጫውም በባሕሩ አጠገብ ነበረ።,ወኮነ ደወሎሙ ለደቂቀ መናሴ ዴላነት እንተ ቅድመ ገጾሙ ለደቂቀ ሐነት ወየሐውር ላዕለ ደወሎሙ ለኢያሚን ወውስተ ኢያሲብ ዲበ ነቅዐ ተፍቶት ።,"And the coast descended unto the river Kanah, southward of the river: these cities of Ephraim are among the cities of Manasseh: the coast of Manasseh also was on the north side of the river, and the outgoings of it were at the sea:" +በደቡብ በኩል ያለው ለኤፍሬም ነበረ፥ በሰሜንም በኩል ያለው ለምናሴ ነበረ፥ ድንበሩም ባሕሩ ነበረ፤ በሰሜን በኩል ወደ አሴር፥ በምሥራቅም በኩል ወደ ይሳኮር ደረሰ።,ለመናሴ ኮነ ፤ ወጣፌት ላዕለ ደወሎሙ ለመናሴ ለደቂቀ ኤፍሬም ።,"Southward it was Ephraim's, and northward it was Manasseh's, and the sea is his border; and they met together in Asher on the north, and in Issachar on the east." +በይሳኮርና በአሴር መካከል ቤትሳንና መንደሮችዋ፥ ይብልዓምና መንደሮችዋ፥ ዶርና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ ዓይንዶርና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ ታዕናክና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ መጊዶና የመንደሮችዋ ሰዎች፥ ሦስቱ ኮረብቶች ለምናሴ ነበሩ።,ወይወርድ ደወሎሙ ላዕለ ቈላተ ቃራና ዘኀበ አዜብ ወዲበ ቈላተ ኢያሪዬል ዎጤሬምንቶን ዘኤፍሬም ማእከለ አህጉረ መናሴ ወደወሉሂ ለመናሴ ላዕለ መስዕ እንተ ኀበ ፈለግ ወኮነ ሞጻእቱ ባሕር ፤ እንተ መንገለ አዜቡ ለኤፍሬም ወእንተ ኀበ መስዑ ለመናሴ ወባሕር ወሰኖሙ ወበአሴር ይትራከቡ በመስዕ ወበይሳኮር እምጽባሕ ። ወይከውን ለመናሴ በይሳኮር ወበአሴር ወቶሐን ወአ��ጻዳቲሆን ወእለ ይነብሩ ውስተ ዶር ወአዕጻዳቲሃ ወእለ ይነብሩ ውስተ ጌዶ ወአዕጻዳቲሃ ወሣልስተ እዴሃ ለመፌታ ወአዕጻዳቲሃ ።,"And Manasseh had in Issachar and in Asher Bethshean and her towns, and Ibleam and her towns, and the inhabitants of Dor and her towns, and the inhabitants of Endor and her towns, and the inhabitants of Taanach and her towns, and the inhabitants of Megiddo and her towns, even three countries." +የምናሴ ልጆች ግን የእነዚህን ከተሞች ሰዎች ሊያሳድዱአቸው አልቻሉም፤ ነገር ግን ከነዓናውያን በዚያ አገር በመቀመጥ ጸኑ።,ወስእኑ ደቂቀ መናሴ አጥፍኦቶን ለእላንቱ አህጉር ወመጽኡ ከናኔዎን ይንበሩ ውስተ ይእቲ ምድር ።,Yet the children of Manasseh could not drive out the inhabitants of those cities; but the Canaanites would dwell in that land. +የእስራኤልም ልጆች በጸኑ ጊዜ ከነዓናውያንን የጕልበት ግብር አስገበሩአቸው፥ ፈጽመውም አላሳደዱአቸውም።,ወጸንዕዎሙ እስራኤል ወቀነይዎሙ ወአጥፍኦ ባሕቱ ኢያጥፍእዎሙ ።,"Yet it came to pass, when the children of Israel were waxen strong, that they put the Canaanites to tribute; but did not utterly drive them out." +የዮሴፍ ልጆች ኢያሱን። እኔ ብዙ ሕዝብ ስለ ሆንሁ እስከ አሁንም እግዚአብሔር ስለ ባረከኝ ለምን አንድ ክፍል አንድም ዕጣ ብቻ ርስት አድርገህ ሰጠኸኝ? አሉት።,ወተዋሥእዎ ደቂቀ ዮሴፍ ለኢየሱስ ወይቤልዎ በበይነ ምንት አውረስከነ አሐደ ርስተ ወአሐደ ሐብለ እንዘ ብዙኅ ሕዝብ አነ ወእግዚአብሔር ባረከኒ ።,"And the children of Joseph spake unto Joshua, saying, Why hast thou given me but one lot and one portion to inherit, seeing I am a great people, forasmuch as the LORD hath blessed me hitherto?" +ኢያሱም። ብዙ ሕዝብስ ከሆንህ ተራራማውም የኤፍሬም አገር ጠብቦህ እንደ ሆነ ወደ ዱር ወጥተህ በፌርዛውያንና በራፋይም ምድር ለአንተ ስፍራ መንጥር አላቸው።,ወይቤሎሙ ዕረጉ ኀበ ኦም ወአንጽሕዎ ለክሙ እመ ይጸብበክሙ ደብረ ኤፍሬም ።,"And Joshua answered them, If thou be a great people, then get thee up to the wood country, and cut down for thyself there in the land of the Perizzites and of the giants, if mount Ephraim be too narrow for thee." +የዮሴፍም ልጆች። ተራራማው አገር አይበቃንም፤ በሸለቆውም ውስጥ ለሚኖሩት፥ በቤትሳንና በመንደሮችዋ በኢይዝራኤልም ሸለቆ ለሚኖሩት ከነዓናውያን የብረት ሰረገሎች አላቸው አሉት።,ወይቤሉ ኢየአክለነ ደብረ ኤፍሬም ወከናኔዎን እለ ይነብሩ ውስቴቱ ቦሙ አፍራሰ ኅሩየ ወኀፂነ በቤቴስ ወበአዕጻዲሃ በቈላተ ኢይዝራኤል ።,"And the children of Joseph said, The hill is not enough for us: and all the Canaanites that dwell in the land of the valley have chariots of iron, both they who are of Bethshean and her towns, and they who are of the valley of Jezreel." +ኢያሱም የዮሴፍ ወገን ለሚሆኑ ለኤፍሬምና ለምናሴ። አንተ ብዙ ሕዝብ ነህ፥ ጽኑም ኃይል አለህ አንድ ዕጣ ብቻ አይሆንልህም፤,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለደቂቀ ዮሴፍ እመ ብዙኅ ሕዝብ አንተ ወብከ ዐቢየ ኀይለ ኢይከውነከ አሐዱ ርስት ።,"And Joshua spake unto the house of Joseph, even to Ephraim and to Manasseh, saying, Thou art a great people, and hast great power: thou shalt not have one lot only:" +ነገር ግን ተራራማው አገር ለአንተ ይሆናል፥ ዱር እንኳን ቢሆንም ትመነጥረዋለህ፥ ለአንተም ይሆናል፤ ለከነዓናውያንም የብረት ሰረገሎች ቢሆኑላቸው የበረቱም ቢሆኑ ታሳድዳቸዋለህ አላቸው።,እስመ ሐቅል ለከ ውእቱ እስመ ገዳም ውእቱ ወታነጽሖ ለከ ወይከውነከ እስከ ታጠፍኦሙ ለከናኔዎን እስመ አፍራሰ ኅሩየ ቦሙ ወለሊከ አጽናዕካሆሙ ።,"But the mountain shall be thine; for it is a wood, and thou shalt cut it down: and the outgoings of it shall be thine: for thou shalt drive out the Canaanites, though they have iron chariots, and though they be strong." +የዮሴፍም ልጆች ዕጣ በኢያሪኮ አጠገብ በምሥራቁ በኩል ካለው ከዮርዳኖስ አንሥቶ በምድረ በዳውና በተራራማው በኩል ከኢያሪኮ ወደ ቤቴል ወጣ፤,ወኮነ ደወሎሙ ለደቂቀ ዮሴፍ እምነ ዮርዳንስ ዘመንገለ ኢያሪኮ እምነ ጽባሒሁ ወየዐርግ እምነ ኢያሪኮ ላዕለ አድባር ዘውስተ ገዳም ውስተ ቤቴል ሉዛ ።,"And the lot of the children of Joseph fell from Jordan by Jericho, unto the water of Jericho on the east, to the wilderness that goeth up from Jericho throughout mount Bethel," +ከቤቴል ወደ ሎዛ ወጣ፥ በአርካውያንም ዳርቻ በኩል ወደ አጣሮት አለፈ፥,ወይወፅእ ውስተ ቤቴል ወየኀልፍ ላዕለ ደወለ ከሮንቲ ።,"And goeth out from Bethel to Luz, and passeth along unto the borders of Archi to Ataroth," +ወደ ምዕራብም እስከ የፍሌጣውያን ዳርቻ እስከ ታችኛው ቤትሖሮን ዳርቻ እስከ ጌዝር ድረስ ወረደ፥ መውጫውም በባሕሩ አጠገብ ነበረ።,ወየኀልፍ ላዕለ ደወሎሙ ሰብዐቱ አፍላግ በውስተ ደወሎሙ ለቤቶሮን ዘታሕትየ ወይከውን ሞጻእቶሙ ላዕለ ባሕር ።,"And goeth down westward to the coast of Japhleti, unto the coast of Bethhoron the nether, and to Gezer: and the goings out thereof are at the sea." +የዮሴፍም ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ርስታቸውን ወረሱ።,ወተወርሱ ደቂቀ ዮሴፍ ኤፍሬም ወምናሴ ።,"So the children of Joseph, Manasseh and Ephraim, took their inheritance." +የኤፍሬምም ልጆች ድንበር በየወገኖቻቸው እንደዚህ ነበረ፤ በምሥራቅ በኩል የርስታቸው ድንበር አጣሮትአዳር እስከ ላይኛው ቤትሖሮን ድረስ ነበረ፤,ወኮነ ደወሎሙ ለኤፍሬምኒ በበ ሕዘቢሆሙ ወኮነ ደወለ ርስቶሙ እምነ ጽባሒሃ ለአጣሮት ወኤሮኅ ወቤቶሮን እንተ ላዕሉ ወጋዛራ ።,"And the border of the children of Ephraim according to their families was thus: even the border of their inheritance on the east side was Atarothaddar, unto Bethhoron the upper;" +ድንበሩም ወደ ምዕራብ ወደ ሚክምታት በሰሜን በኩል ወጣ፤ ድንበሩም ወደ ምሥራቅ ወደ ተአናትሴሎ ዞረ፥ ወደ ኢያኖክ በምሥራቅ በኩል አለፈ፥,ወየኀልፍ ደወሎሙ ላዕለ ባሕር እምነ መስዓ ለቴርማ ወየኀልፍ ላዕለ ጽባሕ ዲበ ቴናታ ወውስተ ኤላስ ወየኅልፍ እምነ ጽባሕ ውስተ ኢያኖከ ።,"And the border went out toward the sea to Michmethah on the north side; and the border went about eastward unto Taanathshiloh, and passed by it on the east to Janohah;" +ከኢያኖክም ወደ አጣሮትና ወደ ነዓራት ወረደ፤ ወደ ኢያሪኮም ደረሰ፥ ወደ ዮርዳኖስም ወጣ።,ወውስተ መራኮ ወአጣሮት ወአዕጻዳቲሆን ወይበውእ ዲበ ኢያሪኮ ወይወፅእ ዲበ ዮርዳንስ ።,"And it went down from Janohah to Ataroth, and to Naarath, and came to Jericho, and went out at Jordan." +ድንበሩም ከታጱዋ ወደ ምዕራብ እስከ ቃና ወንዝ ድረስ አለፈ፥ መውጫውም በባሕሩ አጠገብ ነበረ። የኤፍሬም ልጆች ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።,ወእምነ ጣፉ የሐውር ደወሎሙ ላዕለ ባሕር ዲበ ኬልቃና ወይከውን ሞጻእቶሙ ዲበ ባሕር ወዝንቱ ውእቱ ርስቶሙ ለሕዝበ ኤፍሬም በበ ሕዘቢሆሙ ።,The border went out from Tappuah westward unto the river Kanah; and the goings out thereof were at the sea. This is the inheritance of the tribe of the children of Ephraim by their families. +ይኸውም በምናሴ ልጆች ርስት መካከል ለኤፍሬም ልጆች ከተለዩ ከተሞች ጋር፥ ከተሞች ሁሉ ከመንደሮቻቸው ጋር፥ ነው።,ወአህጉርኒ እለ ፈለጡ ለደቂቀ ኤፍሬም በውስተ ማእከለ ርስቶሙ ለደቂቀ መናሴ ኵሉ አህጉሪሆሙ ወአዕጻዳቲሆሙ ።,"And the separate cities for the children of Ephraim were among the inheritance of the children of Manasseh, all the cities with their villages." +በጌዝርም የተቀመጡትን ከነዓናውያንን አላሳደዱአቸውም፥ እስከ ዛሬም ድረስ ከነዓናውያን በኤፍሬም መካከል ተቀምጠዋል፤ የጕልበት ግብርም ያስገብሩአቸው ነበር። a,ወኢያጥፍኦሙ ኤፍሬም ለከናኔዎን እለ ይነብሩ ውስተ ጋዜር ወነበሩ ከናኔዎን ውስተ ኤፍሬም እስከ ዮም እስከ አመ ዐርገ ፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ወነሥኣ ወአውዐያ በእሳት ወለከናኔዎን ወለፌሬዜዎን ወለእለ ይነብሩ ውስተ ጋዜር ወግእዎሙ ወወሀባ ፈርዖን ለወለቱ ሕፄሃ ኪያሃ ።,"And they drave not out the Canaanites that dwelt in Gezer: but the Canaanites dwell among the Ephraimites unto this day, and serve under tribute." +የእስራኤልም ልጆች በከነዓን ምድር የወረሱት፥ ካህኑ አልዓዛርና የነዌ ልጅ ኢያሱ የእስራኤልም ልጆች ነገድ የአባቶቻቸው አለቆች ያካፈሉአቸው ርስት ይህ ነው፤,ወእሉ እሙንቱ እለ አስተዋረስዎሙ ለደቂቀ እስራኤል በምድረ ከናአን ወአስተዋረስዎሙ እልዓዛር ካህን ወኢየሱስ ወልደ ነዌ ወመላእክተ ቤተ አበወ ነገዶሙ ለእስራኤል ።,"And these are the countries which the children of Israel inherited in the land of Canaan, which Eleazar the priest, and Joshua the son of Nun, and the heads of the fathers of the tribes of the children of Israel, distributed for inheritance to them." +እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ ለዘጠኙ ነገድና ለእኩሌታው በየርስታቸው በዕጣ አካፈሉአቸው።,በበ መክፈልቶሙ ተዋረሱ በከመ አዘዘ እግዚአብሔር በእደ ኢየሱስ ለትስዐቱ ነገድ ወለመንፈቀ ነገደ መናሴ እምነ ማዕዶተ ዮርዳንስ ።,"By lot was their inheritance, as the LORD commanded by the hand of Moses, for the nine tribes, and for the half tribe." +ለሁለቱ ነገድና ለእኩሌታው ነገድ በዮርዳኖስ ማዶ ሙሴ ርስት ሰጥቶ ነበረ፤ ነገር ግን በመካከላቸው ለሌዋውያን ርስት አልሰጣቸውም።,ወለሌዋውያንሰ ኢወሀብዎሙ መክፈልቶሙ ።,For Moses had given the inheritance of two tribes and an half tribe on the other side Jordan: but unto the Levites he gave none inheritance among them. +የዮሴፍ ልጆች ምናሴና ኤፍሬም ሁለት ነገዶች ነበሩ፤ ለሌዋውያንም ከሚቀመጡባቸው ከተሞች ለእንስሶቻቸውና ለከብቶቻቸውም ከሚሆን መሰምርያቸው በቀር በምድሩ ውስጥ ድርሻ አልሰጡአቸውም።,እስመ ደቂቀ ዮሴፍ ክልኤቱ ነገድ እሙንቱ ዘመናሴ ወዘኤፍሬም ወኢወሀብዎሙ መክፈልቶሙ ምድረ ለሌዋውያን እንበለ አህጉረ ዘውስቴታ ይነብሩ ዘፈለጠ ሎሙ ።,"For the children of Joseph were two tribes, Manasseh and Ephraim: therefore they gave no part unto the Levites in the land, save cities to dwell in, with their suburbs for their cattle and for their substance." +እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ እንዲሁ የእስራኤል ልጆች አደረጉ፥ ምድሪቱንም ተካፈሉ።,በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ከማሁ ገብሩ ደቂቀ እስራኤል ወተካፈሉ ምድረ ።,"As the LORD commanded Moses, so the children of Israel did, and they divided the land." +የይሁዳም ልጆች በጌልገላ ወደ ኢያሱ ቀረቡ፤ ቄኔዛዊውም የዮፎኒ ልጅ ካሌብ አለው። ለአምላክህ ሰው ለሙሴ ስለ እኔና ስለ አንተ እግዚአብሔር በቃዴስ በርኔ የተናገረውን ነገር ታውቃለህ።,ወመጽኡ ደቂቀ ይሁዳ ኀበ ኢየሱስ በገልጋላ ወይቤሎ ካሌብ ወልደ ዬፎኔ ቀኔዛዊ ለሊከ ታአምር ቃለ ዘይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ብእሴ እግዚአብሔር በእንቲአየ ወአንተኒ ውስተ ቃዴስ በርኔ ።,"Then the children of Judah came unto Joshua in Gilgal: and Caleb the son of Jephunneh the Kenezite said unto him, Thou knowest the thing that the LORD said unto Moses the man of God concerning me and thee in Kadeshbarnea." +የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ምድርን እሰልል ዘንድ ከቃዴስ በርኔ በላከኝ ጊዜ እኔ የአርባ ዓመት ሰው ነበርሁ እኔም በልቤ የነበረውን ቃል መለስሁለት።,እስመ አርብዓ ዓም ሊተ አመ ፈነወኒ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር እምነ ቃዴስ በርኔ ከመ ንርአያ ለይእቲ ምድር ወዜነውዎ ነገረ ዘከመ ሕሊናሆሙ ፤ አኀዊየ እለ ዐርጉ ምስሌየ ወአክሐድዎ ለልበ ሕዝብ ወአንሰ ገባእኩ እትልዎ ለእግዚአብሔር አምላክየ ።,Forty years old was I when Moses the servant of the LORD sent me from Kadeshbarnea to espy out the land; and I brought him word again as it was in mine heart. +ከእኔ ጋር የወጡ ወንድሞቼ ግን የሕዝቡን ልብ አቀለጡ፤ እኔ ግን አምላኬን እግዚአብሔርን ፈጽሜ ተከተልሁ።,ወመሐለ ሙሴ በይእቲ ዕለት እንዘ ይብል ምድር እንተ ውስቴታ ዐረገ አንተ ለከ ትከውን መክፈልተከ ወለውሉድከ ለዓለም እስመ ገባእኩ እትልዎ ለእግዚአብሔር አምላክነ ።,Nevertheless my brethren that went up with me made the heart of the people melt: but I wholly followed the LORD my God. +ሙሴም በዚያ ቀን። አምላኬን እግዚአብሔርን ፈጽመህ ተከትለሃልና እግርህ የረገጠው ምድር ለአንተና ለልጆችህ ለዘላለም በእርግጥ ር��ት ይሆናል ብሎ ማለ።,ወይእዜኒ አልሀቀኒ እግዚአብሔር ናሁ አርብዓ ወኀምስቱ ዓም እምአመ ይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ዘንተ ቃለ ወሖሩ እስራኤል ውስተ ገዳም ፤,"And Moses sware on that day, saying, Surely the land whereon thy feet have trodden shall be thine inheritance, and thy children's for ever, because thou hast wholly followed the LORD my God." +አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለሙሴ ይህን ቃል ከተናገረ በኋላ፥ እስራኤል በምድረ በዳ ሲዞሩ፥ እርሱ እንደ ተናገረኝ እግዚአብሔር እነዚህን አርባ አምስት ዓመት በሕይወት አኖረኝ፤ አሁንም፥ እነሆ፥ ለእኔ ዛሬ ሰማንያ አምስት ዓመት ሆነኝ።,ወይእዜኒ ናሁ ዮምኒ እንዘ ፹ወ፭ዓመት ሊተ ፤,"And now, behold, the LORD hath kept me alive, as he said, these forty and five years, even since the LORD spake this word unto Moses, while the children of Israel wandered in the wilderness: and now, lo, I am this day fourscore and five years old." +ሙሴም በላከኝ ጊዜ እንደ ነበርሁ፥ ዛሬ ጕልበታም ነኝ፤ ጕልበቴም በዚያን ጊዜ እንደ ነበረ፥ እንዲሁ ዛሬ ለመዋጋት ለመውጣትም ለመግባትም ጉልበቴ ያው ነው።,ዓዲየ ጽኑዕ አነ ከመ አመ ይፌንወኒ ሙሴ ከማሁ ጽኑዕ አነ ይእዜኒ ለወፂእ ውስተ ፀብእ ወለአቲውኒ ።,"As yet I am as strong this day as I was in the day that Moses sent me: as my strength was then, even so is my strength now, for war, both to go out, and to come in." +አሁን እንግዲህ በዚያን ቀን እግዚአብሔር የተናገረውን ይህን ተራራማ አገር ስጠኝ፤ አንተ በዚያ ቀን ዔናቃውያን ታላላቆችና የተመሸጉ ከተሞችም በዚያ እንዳሉ ሰምተህ ነበር፤ ምናልባት እግዚአብሔር ከእኔ ጋር ይሆናል፥ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረኝ አሳድዳቸዋለሁ።,ወይእዜኒ እስእለከ ዘንተ ደብረ በከመ ይቤ እግዚአብሔር በይእቲ ዕለት እስመ ለሊከ ሰማዕከ ይእተ አሚረ ዘንተ ቃለ ፤ ወይእዜሰ ሰብአ አቂን ህየ ሀለዉ ወአህጉሪሆሙኒ ዐበይት ወጽኑዓት ወእመሰ ሀለወ እግዚአብሔር ምስሌየ ኣጠፍኦሙ በከመ ይቤለኒ እግዚአብሔር ።,"Now therefore give me this mountain, whereof the LORD spake in that day; for thou heardest in that day how the Anakims were there, and that the cities were great and fenced: if so be the LORD will be with me, then I shall be able to drive them out, as the LORD said." +ኢያሱም ባረከው፤ ለዮፎኒም ልጅ ለካሌብ ኬብሮንን ርስት አድርጎ ሰጠው።,ወባረኮ ኢየሱስ ወወሀቦ ኬብሮን ለካሌብ ለወልደ ዬፎኔ ቀኔዛዊ መክፈልቶ እስከ ዮም እስከ ዛቲ ዕለት እስመ ተለወ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ።,"And Joshua blessed him, and gave unto Caleb the son of Jephunneh Hebron for an inheritance." +ስለዚህም የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ፈጽሞ ስለ ተከተለ ኬብሮን እስከ ዛሬ ለቄኔዛዊው ለዮፎኒ ልጅ ለካሌብ ርስት ሆነች።,ወስማሰ ቀዲሙ ለኬብሮን ሀገረ አርጎብ ወደብረ አህጉር ይእቲ ለእለ ውስተ አቂም ወአዕረፈት ምድር እምነ ቀትል ።,"Hebron therefore became the inheritance of Caleb the son of Jephunneh the Kenezite unto this day, because that he wholly followed the LORD God of Israel." +ለይሁዳም ልጆች ነገድ በየወገናቸው እስከ ጺን ምድረ በዳ እስከ ደቡብ መጨረሻ እስከ ኤዶምያስ ዳርቻ ድረስ ዕጣ ሆነላቸው።,ወኮነ ደወሎሙ ለነገደ ይሁዳ በበ ሕዘቢሆሙ እምነ አድዋሊሆሙ ለኤዶማውያን እምነ ገዳም ዘፂን እስከ ቃዴስ መንገለ አዜብ ።,This then was the lot of the tribe of the children of Judah by their families; even to the border of Edom the wilderness of Zin southward was the uttermost part of the south coast. +በደቡብም በኩል ያለው ድንበራቸው እስከ ጨው ባሕር መጨረሻ ወደ ደቡብ እስከሚያይ እስከ ባሕር ልሳን ነበረ።,ወኮነ ደወሎሙ እምነ ሊቦስ እስከ አሐዱ ኅብር ዘባሕረ አሊቄ እምነ ፍኖት እንተ ትወስድ ላዕለ ሊባ ።,"And their south border was from the shore of the salt sea, from the bay that looketh southward:" +ከዚያም በአቅረቢም ዐቀበት በደቡብ በኩል ወጣ፥ ወደ ጺንም አለፈ፥ በቃዴስ በርኔ ወደ ደቡብ በኩል ወጣ፥ በሐጽሮንም በኩል አለፈ፥ ወደ አዳር�� ወጣ፥,ወተሐውር ቅድመ አቅራቢን ወትወፅእ ላዕለ ሴናቀ ወተዐርግ እምነ ሊቦስ ላዕለ ቃዴስ በርኔ ወትወፅእ ላዕለ አስሮን ወተዐርግ ላዕለ ሰራዳ ወትወፅእ ላዕለ ዐረበ ቃዴስ ።,"And it went out to the south side to Maalehacrabbim, and passed along to Zin, and ascended up on the south side unto Kadeshbarnea, and passed along to Hezron, and went up to Adar, and fetched a compass to Karkaa:" +ወደ ቀርቃ ዞረ፥ ወደ አጽሞንም አለፈ፥ በግብፅም ወንዝ በኩል ወጣ፥ የድንበሩም መውጫ በባሕሩ አጠገብ ነበረ፤ በደቡብ በኩል ያለው ድንበራቸው ይህ ነው።,ወተሐውር ላዕለ ሴልሞናን ወትወፅእ ላዕለ ቈላተ ግብጽ ወይከውን ሞጻእቱ ለደወሎሙ ላዕለ ባሕር ወዝንቱ ውእቱ ደወሎሙ ዘመንገለ አዜብ ።,"From thence it passed toward Azmon, and went out unto the river of Egypt; and the goings out of that coast were at the sea: this shall be your south coast." +በምሥራቅም በኩል ያለው ድንበር እስከ ጨው ባሕር እስከ ዮርዳኖስም መጨረሻ ነበረ። በሰሜንም በኩል ያለው ድንበር በዮርዳኖስ መጨረሻ እስካለው እስከ ባሕሩ ልሳን ድረስ ነበረ፤,ወደወሎሙ ዘመንገለ ጽባሕ ኵሉ ባሕረ አሊቄ እስከ ዮርዳንስ ፤ ወደወሎሙ ዘመንገለ መስዕ እምነ ፍኖት እንተ ኀበ ባሕር ወእምነ አሐዱ ኅብር ዘዮርዳንስ ።,"And the east border was the salt sea, even unto the end of Jordan. And their border in the north quarter was from the bay of the sea at the uttermost part of Jordan:" +ከዚያም ድንበሩ ወደ ቤትሖግላ ወጣ፥ በቤትዓረባ በሰሜን በኩል አለፈ፥ ወደ ሮቤልም ልጅ ወደ ቦሀን ድንጋይ ወጣ፤,ወየዐርግ ደወሎሙ ዲበ ቤተ ግላዓም ወየኀልፍ ዲበ ቦራ ወየዐርግ ደወሎሙ ላዕለ ሊቶንቤዎን ዘወልደ ሮቤል ።,"And the border went up to Bethhogla, and passed along by the north of Betharabah; and the border went up to the stone of Bohan the son of Reuben:" +ድንበሩም ከአኮር ሸለቆ ወደ ዳቤር ወጣ፥ በሰሜን በኩል በአዱሚም ዐቀበት ፊት ለፊት፥ በወንዙ በደቡብ በኩል ወዳለችው ወደ ጌልገላ ተመለከተ፤ ድንበሩም ወደ ቤት ሳሚስ ውኃ አለፈ፥ መውጫውም በዓይንሮጌል አጠገብ ነበረ፤,ወየዐርግ ደወሎሙ ላዕለ ራብዕቱ ለቈላተ አኮር ወይወርድ ላዕለ ገልገል እንተ ቅድመ ማዕዶተ አደሚን እንተ መንገለ አዜቡ ለቈላት ወታወፅእ ላዕለ ነቅዐ ማየ ሄልዩ ወይከውን ሞጻእቱ ነቅዐ ሮጌል ።,"And the border went up toward Debir from the valley of Achor, and so northward, looking toward Gilgal, that is before the going up to Adummim, which is on the south side of the river: and the border passed toward the waters of Enshemesh, and the goings out thereof were at Enrogel:" +ድንበሩም በሄኖም ልጅ ሸለቆ አጠገብ ኢየሩሳሌም ወደምትባለው ወደ ኢያቡሳዊው ወደ ደቡብ ወገን ወጣ፤ ድንበሩም በራፋይም ሸለቆ ዳር በሰሜን በኩል ባለው በሄኖም ሸለቆ ፊት ለፊት በምዕራብ ወገን ወዳለው ተራራ ራስ ላይ ወጣ፤,ወየዐርግ ደወሎሙ እንተ ቈላተ ወልደ ኤኖም እንተ መንገለ አዜባ ለኢያቡስ እንተ ይእቲ አያሩሳሌም ወያወፅእ ደወሎሙ ውስተ ርእሰ ደብር ዘሀለወ ቅድመ ቈላተ ኤኖም ዘኀበ ባሕር እንተ ውስተ አሐዱ ኅብር ዘምድረ ረፋይን ዘመንገለ መስዕ ።,"And the border went up by the valley of the son of Hinnom unto the south side of the Jebusite; the same is Jerusalem: and the border went up to the top of the mountain that lieth before the valley of Hinnom westward, which is at the end of the valley of the giants northward:" +ድንበሩም ከተራራው ራስ ወደ ኔፍቶ ውኃ ምንጭ ደረሰ፥ ወደ ዔፍሮንም ተራራ ከተሞች ወጣ፤ ቂርያትይዓሪም ወደምትባል ወደ በኣላ ደረሰ።,ወይወስድ ደወሎሙ እምነ ውእቱ ርእሰ ደብር ላዕለ ነቅዐ ማይ ዘነፍቶ ወያበጽሕ ውስተ ደብረ ኤፍሮን ወይወስድ ደወሎሙ ላዕለ በዓል እንተ ይእቲ ሀገረ ኢያሪን ።,"And the border was drawn from the top of the hill unto the fountain of the water of Nephtoah, and went out to the cities of mount Ephron; and the border was drawn to Baalah, which is Kirjathjearim:" +ድንበሩም ከበኣላ በምዕራብ በኩል ወደ ሴይር ተራራ ዞረ፤ ክሳሎን ወደምትባል ወደ ይዓሪም ተራራ ወገ��� በሰሜን በኩል አለፈ፤ ወደ ቤትሳሚስ ወረደ፥ በተምና በኩልም አለፈ።,ወየኀልፍ ደወሎሙ እምነ በዓል ላዕለ ባሕር ወየኀልፍ እንተ ደወለ አሳሬቱስ እንተ መንገለ አዜባ ለሀገረ ኢያሪም ወመስዓ ለከሰሎን ወይወርድ ላዕለ ሀገረ ኤልዩ ወየኀልፍ ላዕለ ሊባ ።,"And the border compassed from Baalah westward unto mount Seir, and passed along unto the side of mount Jearim, which is Chesalon, on the north side, and went down to Bethshemesh, and passed on to Timnah:" +ድንበሩም ወደ አቃሮን ወደ ሰሜን ወገን ወጣ፤ ወደ ሽክሮን ደረሰ፤ ወደ በኣላ ተራራ አለፈ፥ በየብኒኤል በኩልም ወጣ፤ የድንበሩም መውጫ በባሕሩ አጠገብ ነበረ።,ወያወፅእ ደወሎሙ ላዕለ አዜባ ለዐቃሮን ወይገብእ ላዕለ መስዕ ወያወፅእ ደወሎሙ ዲበ ሶቆት ወየኀልፍ ደወሎሙ ላዕለ አዜብ ወያወፅእ ላዕለ ሌብና ወይከውን ሞፃእቱ ለደወሎሙ ዲበ ባሕር ፤ ወደወሎሙኒ ዘመንገለ ባሕር ባሕር ዐቢይ ወሰኖሙ ።,"And the border went out unto the side of Ekron northward: and the border was drawn to Shicron, and passed along to mount Baalah, and went out unto Jabneel; and the goings out of the border were at the sea." +በምዕራቡም በኩል ያለው ድንበር እስከ ታላቁ ባሕርና እስከ ዳርቻው ድረስ ነበረ። ለይሁዳ ልጆች በየወገናቸው በዙሪያው ያለ ድንበራቸው ይህ ነው።,ወዝንቱ ውእቱ ደወሎሙ ለደቂቀ ይሁዳ ዘአውዶሙ በበ ሕዘቢሆሙ ።,"And the west border was to the great sea, and the coast thereof. This is the coast of the children of Judah round about according to their families." +እግዚአብሔርም ኢያሱን እንዳዘዘው ለዮፎኒ ልጅ ለካሌብ በይሁዳ ልጆች መካከል ቂርያትአርባቅ የምትባለውን ከተማ ድርሻ አድርጎ ሰጠው፤ እርስዋም ኬብሮን ናት፥ ይህም አርባቅ የዔናቅ አባት ነበረ።,ወለካሌብ ወልደ ዬፎኔ ወሀቦ መክፈልቶ በማእከሎሙ ለደቂቀ ይሁዳ በትእዛዘ እግዚአብሔር ወወሀቦ ኢየሱስ ሀገረ አርቦቅ ደብረ አህጉረ ኤናቅ እንተ ይእቲ ኬብሮን ።,"And unto Caleb the son of Jephunneh he gave a part among the children of Judah, according to the commandment of the LORD to Joshua, even the city of Arba the father of Anak, which city is Hebron." +ካሌብም ሦስቱን የዔናቅን ልጆች ሴሲንና አኪመንን ተላሚንም ከዚያ አሳደደ።,ወሠረዎሙ እምህየ ካሌብ ወልደ ዬፎኔ ለሠለስቲሆሙ ደቂቀ ኤናቅ ለሡሲ ወለጠለሚ ወለአኪማ ።,"And Caleb drove thence the three sons of Anak, Sheshai, and Ahiman, and Talmai, the children of Anak." +ከዚያም በዳቤር ሰዎች ላይ ወጣ፤ የዳቤርም ስም አስቀድሞ ቂርያትሤፍር ትባል ነበር።,ወዐርገ እምህየ ካሌብ ላዕለ እለ ይነብሩ ውስተ ዳቢር ወስማ ለዳቢር ቀዲሙ ሀገረ መጽሐፍ ።,And he went up thence to the inhabitants of Debir: and the name of Debir before was Kirjathsepher. +ካሌብም። ቂርያትሤፍርን ለሚመታ ለሚይዛትም ልጄን ዓክሳን አጋባዋለሁ አለ።,ወይቤ ካሌብ ዘነሥኣ ወቀተላ ለሀገረ መጽሐፍ ወአስተጋብኣ እሁቦ አስካ ወለትየ ትኵኖ ብእሲተ ።,"And Caleb said, He that smiteth Kirjathsepher, and taketh it, to him will I give Achsah my daughter to wife." +የካሌብ ወንድም የቄኔዝ ልጅ ጎቶንያል ያዛት፤ ልጁንም ዓክሳን አጋባው።,ወነሥኣ ጎቶንዬል ወልደ ቄኔዝ እኁሁ ለካሌብ ወወሀቦ አስካ ወለቶ ትኵኖ ብእሲተ ።,"And Othniel the son of Kenaz, the brother of Caleb, took it: and he gave him Achsah his daughter to wife." +እርስዋም ወደ እርሱ በመጣች ጊዜ ከአባትዋ እርሻ እንዲለምን መከረችው፤ እርስዋም ከአህያዋ ወረደች፤,ወእምዝ ሶበ ለሐዊር ተማከረቶ እንዘ ትብል እስአሎ ለአቡየ ገራህተ ወጸርኀት በዲበ አድግ ወይቤላ ካሌብ ምንተ ኮንኪ ።,"And it came to pass, as she came unto him, that she moved him to ask of her father a field: and she lighted off her ass; and Caleb said unto her, What wouldest thou?" +ካሌብም። ምን ፈለግሽ? አላት። እርስዋም። በረከትን ስጠኝ፤ በደቡብ በኩል ያለውን ምድር ሰጥተኸኛልና አሁን ደግሞ የውኃውን ምንጭ ስጠኝ አለችው። እርሱም የላይኛውንና የታችኛውን ምንጭ ሰጣት።,ወትቤሎ ሀበኒ በረከተ እ���መ ውስተ ምድረ ናጌብ መጠውከኒ ሀበኒ ቦታኒስ ወወሀባ ጎኔትላን እንተ ላዕሉ ወጎኔትላን እንተ ታሕቱ እምርስቶሙ ለነገደ ደቂቀ ይሁዳ ።,"Who answered, Give me a blessing; for thou hast given me a south land; give me also springs of water. And he gave her the upper springs, and the nether springs." +በየወገኖቻቸውም የይሁዳ ልጆች ነገድ ርስት ይህ ነው።,ወኮነ አህጉሪሆሙ አህጉር ዘነገደ ደቂቀ ይሁዳ በውስተ አድዋለ ኤዶም በገዳሙ ወቤሴሌኤል ወኣራ ወአሶር ።,This is the inheritance of the tribe of the children of Judah according to their families. +በደቡብም በኩል በምድራቸው ዳርቻ አጠገብ እስከ ኤዶምያስ ድንበር ያሉት የይሁዳ ልጆች ነገድ ከተሞች እነዚህ ነበሩ፤,ወኢቀም ወሬግማ ወአሩሔል ።,"And the uttermost cities of the tribe of the children of Judah toward the coast of Edom southward were Kabzeel, and Eder, and Jagur," +ቀብስኤል፥ ዔዴር፥ ያጉር፥ ቂና፥,ወቃዴስ ወአስሪዮኔም ወሚናን ።,"And Kinah, and Dimonah, and Adadah," +ዲሞና፥ ዓድዓዳ፥ ቃዴስ፥ ሐጾር፥ ዪትናን፥,ወበልማናን ወአዕጻዳቲሆን ።,"And Kedesh, and Hazor, and Ithnan," +ዚፍ፥ ጤሌም፥ በዓሎት፥ ሐጾርሐዳታ፥ ሐጾር የምትባለውም ቂርያትሐጾር፥,ወአህጉረ አሴሮን እንተ ይእቲ አሶር ።,"Ziph, and Telem, and Bealoth," +አማም፥ ሽማዕ፥ ሞላዳ፥ ሓጸርጋዳ፥ ሐሽሞን፥,ወሴን ወሰማዓ ወሞላዳ ።,"And Hazor, Hadattah, and Kerioth, and Hezron, which is Hazor," +ቤትጳሌጥ፥ ሐጸርሹዓል፥ ቤርሳቤህ፥ ቢዝዮትያ፥,ወሴሪ ወቤፋላድ ።,"Amam, and Shema, and Moladah," +በኣላ፥ ዒዪም፥ ዓጼም፥ ኤልቶላድ፥,ወኮላሶኤዳ ወበርሳቤሕ ወአዕጻዳቲሆን ።,"And Hazargaddah, and Heshmon, and Bethpalet," +ኪሲል፥ ሔርማ፥ ጺቅላግ፥ ማድማና፥ ሳንሳና፥,ባላ ወባቆብ ወደብራቲሆን ወኣሶም ።,"And Hazarshual, and Beersheba, and Bizjothjah," +ልባዎት፥ ሺልሂም፥ ዓይን፥ ሪሞን፤ ሀያዘጠኝ ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወኤለቦሂዳድ ወቤቴል ወኤርማ ።,"Baalah, and Iim, and Azem," +በቈላው ኤሽታኦል፥ ጾርዓ፥ አሽና፥ ዛኖዋ፥,ወሴቄላቅ ወመከርም ወሴተነኅ ።,"And Eltolad, and Chesil, and Hormah," +ዓይንገኒም፥ ታጱዋ፥ ዓይናም፥ የርሙት፥,ወላቦስ ወሳሌ ወኤርሞት ዕሥራ ወትስዑ አህጉር ወአዕጻዳቲሆን ።,"And Ziklag, and Madmannah, and Sansannah," +ዓዶላም፥ ሰኰት፥ ዓዜቃ፥ ሽዓራይም፥ ዓዲታይም፥ ግዴራ፥ ግዴሮታይም፤ አሥራ አራት ከተሞችና መንደሮቻቸው።,በውስተ ሐቅል አስጣሖል ወሳራ ወኣሳ ።,"And Lebaoth, and Shilhim, and Ain, and Rimmon: all the cities are twenty and nine, with their villages:" +ጽናን፥ ሐዳሻ፥ ሚግዳልጋድ፥ ዲልዓን፥,ወራሜን እንተ ላዕሉ ወኢዱቶት ወመሐንስ ።,"And in the valley, Eshtaol, and Zoreah, and Ashnah," +ምጽጳ፥ ዮቅትኤል፥ ለኪሶ፥ ቦጽቃት፥,ወኤርሙት ወኦዶለም ወሜምራ ወሰኦኮ ወሐዜቃ ።,"And Zanoah, and Engannim, Tappuah, and Enam," +ኦዶላም፥ ከቦን፥ ለሕማስ፥ ኪትሊሽ፥ ግዴሮት፥ ቤትዳጎን፥ ናዕማ፥ መቄዳ፤ አሥራ ስድስት ከተሞችና መደሮቻቸው።,ወሰቃርም ወገዴራ ወደብራቲሃ ዐሥሩ ወአርባዕ አህጉር ወአዕጻዳቲሆን ።,"Jarmuth, and Adullam, Socoh, and Azekah," +ልብና፥ ዔቴር፥ ዓሻን፥ ይፍታሕ፥ አሽና፥,ሴና ወአዳሳን ወመገድገድ ።,"And Sharaim, and Adithaim, and Gederah, and Gederothaim; fourteen cities with their villages:" +ንጺብ፥ ቅዒላ፥ አክዚብ፥ መሪሳ፤ ዘጠኝ ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወአዳለል ወመስፋ ወይቃሬል ወማኬሳ ።,"Zenan, and Hadashah, and Migdalgad," +አቃሮን ከተመሸጉና ካልተመሸጉ መንደሮችዋ ጋር፤,ወቦሴዶት ወይዴሓ ዶሌያ ።,"And Dilean, and Mizpeh, and Joktheel," +ከአቃሮንም ጀምሮ እስከ ባሕር ድረስ በአዛጦን አጠገብ ያሉት ሁሉ ከመንደሮቻቸው ጋር።,ወኮብራ ወማክስ ወመሐኮስ ።,"Lachish, and Bozkath, and Eglon," +አዛጦንና የተመሸጉና ያልተመሸጉ መንደሮችዋም፥ ጋዛና የተመሸጉ ያልተመሸጉም መንደሮችዋ፥ እስከ ግብፅ ወንዝና እስከ ታላቁ ባሕር ዳርቻ ድረስ።,ወጌዶር ወቦጋዲየል ወኖማን ወመቄደም ዐሥሩ ወስሱ አህጉር ወአዕጻዳቲሆን ።,"And Cabbon, and Lahmam, and Kithlish," +በተራራማውም አገር ሳምር፥ የቲር፥,ሌምና ወኤተቅ ወአኖክ ።,"And Gederoth, Bethdagon, and Naamah, and Makkedah; sixteen cities with their villages:" +ሶኮ፥ ደና፥ ዳቤር የምትባለው ቂርያትሰና፥,ወአድና ወናሲብ ።,"Libnah, and Ether, and Ashan," +ዓናብ፥ ኤሽትሞዓ፥ ዓኒም፥ ጎሶም፥ ሖሎን፥ ጊሎ፤ አሥራ አንድ ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወኢለም ወአቄዝም ወበቴሳር ወኤሎም ዐሥሩ አህጉር ወአዕጻዳቲሆን ።,"And Jiphtah, and Ashnah, and Nezib," +አራብ፥ ዱማ፥ ኤሽዓን፥ ያኒም፥ ቤትታጱዋ፥,አቃሮን ወአዕጻዳቲሃ ወደብራቲሆን ።,"And Keilah, and Achzib, and Mareshah; nine cities with their villages:" +አፌቃ፥ ሑምጣ፥ ኬብሮን የምትባል ቂርያትአርባቅ፥ ጺዖር፤ ዘጠኝ ከተሞችና መንደሮቻቸው።,እምነ አቃሮን ጌማ ወኵሉ ዘሀለወ ቅሩበ አሴዶት ወአዕጻዳቲሆን ።,"Ekron, with her towns and her villages:" +ማዖን፥ ቀርሜሎስ፥ ዚፍ፥ ዩጣ፥ ኢይዝራኤል፥,አሴዬዶት ወአዕጻዳቲሃ ወደብራቲሃ ወጋዛ ወአዕጻዳቲሃ ወደብራቲሃ እስከ ፈለገ ግብጽ ወባሕር ዐባይ ትፈልጦ ።,"From Ekron even unto the sea, all that lay near Ashdod, with their villages:" +ዮቅድዓም፥ ዛኖዋሕ፥ ቃይን፥ ጊብዓ፥ ተምና፤ አሥር ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወአድባረ ሳሚርሂ ወኢዬቴር ወሦካ ።,"Ashdod with her towns and her villages, Gaza with her towns and her villages, unto the river of Egypt, and the great sea, and the border thereof:" +ሐልሑል፥ ቤትጹር፥ ጌዶር፥ ማዕራት፥ ቤትዓኖት፥ ኤልትቆን፤ ስድስት ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወሬና ወሀገረ መጽሐፍ ይእቲ ዳቢር ።,"And in the mountains, Shamir, and Jattir, and Socoh," +ቂርያትይዓሪም የምትባለው ቂርያትበኣል፥ ረባት፤ ሁለት ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወአኖን ወሴቄማ ወኤሳማ ።,"And Dannah, and Kirjathsannah, which is Debir," +በምድረ በዳ ቤትዓረባ፥ ሚዲን፥ ስካካ፥,ወጎሶም ወከሉ ወከና ዐሥሩ ወአሐቲ አህጉር ወአዕጻዳቲሆን ።,"And Anab, and Eshtemoh, and Anim," +ኒብሻን፥ የጨው ከተማ፥ ዓይንጋዲ፤ ስድስት ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ኤሬም ወሬምና ወሶማ ።,"And Goshen, and Holon, and Giloh; eleven cities with their villages:" +በኢየሩሳሌም የተቀመጡትን ኢያቡሳውያንን ግን የይሁዳ ልጆች ሊያሳድዱአቸው አልተቻላቸውም፤ ኢያቡሳውያንም እስከ ዛሬ በይሁዳ ልጆች መካከል በኢየሩሳሌም ውስጥ ተቀምጠዋል።,ወኢየማይን ወቤታቁ ወፋቁሕ ።,"Arab, and Dumah, and Eshean," +ኢያሱም ማልዶ ተነሣ፥ እርሱና የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ከሰጢም ተነሥተው ወደ ዮርዳኖስ መጡ፤ ሳይሻገሩም በዚያ አደሩ።,ወጌሠ በጽባሕ ኢየሱስ ወግዕዙ እምነ ሳጢን ወበጽሑ እስከ ዮርዳንስ ውእቱ ወኵሉ ደቂቀ እስራኤል ወኀደሩ ህየ እንበለ ይዕድዉ ።,"And Joshua rose early in the morning; and they removed from Shittim, and came to Jordan, he and all the children of Israel, and lodged there before they passed over." +ከሦስት ቀንም በኋላ አለቆች በሰፈሩ መካከል አለፉ።,ወእምድኅረ ሠሉስ መዋዕል ቦኡ ጸሐፍት ማእከለ ትዕይንት ።,"And it came to pass after three days, that the officers went through the host;" +ሕዝቡን። የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦትና ሌዋውያን ካህናት ተሸክመውት ባያችሁ ጊዜ፥ ከሰፈራችሁ ተነስታችሁ ተከተሉት።,ወአስተኃለፉ ለሕዝብ ወይቤሉ እምከመ ርኢክሙ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር አምላክነ ወካህናቲነ ወሌዋውያኒነ እንዘ ይጸውርዋ ገዐዙ አንትሙኒ እምነ መካናቲክሙ ወትልዉ ድኅሬሃ ።,"And they commanded the people, saying, When ye see the ark of the covenant of the LORD your God, and the priests the Levites bearing it, then ye shall remove from your place, and go after it." +በእናንተና በታቦቱ መካከል ያለው ርቀት በስፍር ሁለት ሺህ ክንድ ያህል ይሁን፤ በዚህ መንገድ በፊት አልሄዳችሁበትምና የምትሄዱበትን መንገድ እንድታውቁ ወደ ታቦቱ አትቅረቡ ብለው አዘዙ።,ወባሕቱ ርሑቀ ይኩን ማእከሌክሙ ወማእከሌሃ መጠነ ዕሥራ ምእት በእመት ወበመስፈርቱ ቁሙ ወኢትቅረብዋ ��መ ታእምሩ ውስተ ፍኖት እንተ ተሐውሩ እስመ ኢሖርክምዋ ለይእቲ ፍኖት ትካት ።,"Yet there shall be a space between you and it, about two thousand cubits by measure: come not near unto it, that ye may know the way by which ye must go: for ye have not passed this way heretofore." +ኢያሱም ሕዝቡን። ነገ እግዚአብሔር በመካከላችሁ ድንቅ ነገር ያደርጋልና ተቀደሱ አለ።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለሕዝብ አንጽሑ ርእሰክሙ ለጌሠም እስመ ጌሠመ ይገብር እግዚአብሔር መድምመ ለክሙ ።,"And Joshua said unto the people, Sanctify yourselves: for to morrow the LORD will do wonders among you." +ኢያሱም ካህናቱን። የቃል ኪዳኑን ታቦት ተሸክማችሁ በሕዝቡ ፊት እለፉ ብሎ ተናገራቸው፤ የቃል ኪዳኑንም ታቦት ተሸክመው በሕዝቡ ፊት አለፉ።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለካህናት እንዘ ይብል ንሥኡ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወሑሩ ቅድመ ሕዝብ ወነሥኡ ካህናት ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወሖሩ ቅድመ ሕዝብ ።,"And Joshua spake unto the priests, saying, Take up the ark of the covenant, and pass over before the people. And they took up the ark of the covenant, and went before the people." +እግዚአብሔርም ኢያሱን። ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር መሆኔን ያውቁ ዘንድ በዚህ ቀን በእስራኤል ሁሉ ዓይን ከፍ ከፍ አደርግህ ዘንድ እጀምራለሁ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ናሁ በዛቲ ዕለት እእኅዝ ኣዕቢከ ቅድመ ኵሉ ደቂቀ እስራኤል ከመ ያእምሩ ከመ ሀለውኩ ምስሌከ በከመ ሀለውኩ ምስለ ሙሴ ።,"And the LORD said unto Joshua, This day will I begin to magnify thee in the sight of all Israel, that they may know that, as I was with Moses, so I will be with thee." +አንተም የቃል ኪዳኑን ታቦት የሚሸከሙትን ካህናት። በዮርዳኖስ ውኃ ዳር ስትደርሱ በዮርዳኖስ ውስጥ ቁሙ ብለህ እዘዝ አለው።,ወይእዜኒ አዝዞሙ ለካህናት እለ ይጸውሩ ታቦተ ወበሎሙ እምከመ ቦእክሙ ውስተ ጽንፈ ማዩ ለዮርዳንስ ቁሙ ውስቴቱ ለዮርዳንስ ።,"And thou shalt command the priests that bear the ark of the covenant, saying, When ye are come to the brink of the water of Jordan, ye shall stand still in Jordan." +ኢያሱም ለእስራኤል ልጆች። ወደዚህ ቀርባችሁ የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ አለ።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለደቂቀ እስራኤል ቅረቡ ዝየ ወስምዑ ቃለ እግዚአብሔር አምላክነ ።,"And Joshua said unto the children of Israel, Come hither, and hear the words of the LORD your God." +ኢያሱም አለ። ሕያው አምላክ በመካከላችሁ እንደ ሆነ፥ እርሱም ከፊታችሁ ከነዓናዊውን ኬጢያዊውንም ኤዊያዊውንም ፌርዛዊውንም ጌርጌሳዊውንም አሞራዊውንም ኢያቡሳዊውንም ፈጽሞ እንዲያወጣ በዚህ ታውቃላችሁ።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ በዝንቱ ተአምሩ ከመ ሕያው ውእቱ እግዚአብሔር ዘምስሌክሙ ወአጥፍኦ ያጠፍኦሙ እምቅድመ ገጽክሙ ለከናኔዎን ወለኬጤዎን ወለፌሬዜዎን ወለኤዌዎን ወለአሞሬዎን ወለኢያቡሴዎን ወለጌርጌሴዎን ።,"And Joshua said, Hereby ye shall know that the living God is among you, and that he will without fail drive out from before you the Canaanites, and the Hittites, and the Hivites, and the Perizzites, and the Girgashites, and the Amorites, and the Jebusites." +እነሆ፥ የምድር ሁሉ ጌታ ቃል ኪዳን ታቦት በፊታችሁ ወደ ዮርዳኖስ ያልፋል።,ወናሁ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ውስተ ኵሉ ምድር ተዐዱ ቅድሜክሙ ዮርዳንስ ።,"Behold, the ark of the covenant of the Lord of all the earth passeth over before you into Jordan." +አሁንም ከእስራኤል ነገዶች አሥራ ሁለት ሰዎች ምረጡ፤ ከየነገዱ አንድ አንድ ሰው ይሁን።,ወኅረዩ ለክሙ ዐሠርተ ወክልኤተ ዕደወ እምነ ደቂቀ እስራኤል አሐደ አሐደ ብእሴ እምነ አሐዱ አሐዱ ነገድ ።,"Now therefore take you twelve men out of the tribes of Israel, out of every tribe a man." +እንዲህም ይሆናል፤ የምድርን ሁሉ ጌታ የእግዚአብሔርን ታቦት የተሸከሙ ካህናት እግር ጫማ በዮርዳኖስ ውኃ ውስጥ ሲቆም፥ ከላይ የሚወርደው የዮርዳኖስ ውኃ ይቋረጣል፤ እንደ ክምርም ሆኖ ይቆማል።,ወሶበ አቀሙ እገሪሆሙ ካህናት እለ ይጸው��� ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ውስተ ኵሉ ምድር በውስተ ማየ ዮርዳንስ ይነጽፍ ማየ ዮርዳንስ ወማይኒ ዘይወርድ እምነ ላዕሉ ይቀውም ።,"And it shall come to pass, as soon as the soles of the feet of the priests that bear the ark of the LORD, the Lord of all the earth, shall rest in the waters of Jordan, that the waters of Jordan shall be cut off from the waters that come down from above; and they shall stand upon an heap." +እንዲህም ሆነ፤ ሕዝቡ ዮርዳኖስን ሊሻገሩ ከየድንኳናቸው በወጡ ጊዜ፥ የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙ ካህናት በሕዝቡ ፊት ይሄዱ ነበር።,ወእምዝ ሶበ ግዕዘ ሕዝብ እምነ መኃድሪሆሙ ከመ ይዕድውዎ ለዮርዳንስ ወካህናትሰ ጾሩ ታቦተ ሕግ ወሖሩ ቅድመ ሕዝብ ።,"And it came to pass, when the people removed from their tents, to pass over Jordan, and the priests bearing the ark of the covenant before the people;" +እንደ መከር ወራት ሁሉ ዮርዳኖስ እጅግ ሞልቶ ነበርና ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ ሲደርሱ፥ ታቦቱንም የተሸከሙት የካህናቱ እግሮች በውኃው ዳር ሲጠልቁ፥,ወሶበ ቦኡ ካህናት እለ ይጸውሩ ታቦተ ሕግ ውስተ ዮርዳንስ ወተጠምቃ እገሪሆሙ ለካህናት እለ ይጸውሩ ታቦተ ሕግ ውስተ ጽንፉ ለማየ ዮርዳንስ ወምሉእ ውእቱ ዮርዳንስ እስከ ድንጋጊሁ ከመ አመ መዋዕለ ክረምት ወከመ አመ ይሠዊ ስርናይ ፤,"And as they that bare the ark were come unto Jordan, and the feet of the priests that bare the ark were dipped in the brim of the water, (for Jordan overfloweth all his banks all the time of harvest,)" +ከላይ የሚወርደው ውኃ ቆመ፤ በጻርታን አጠገብ ባለችው አዳም በምትባል ከተማ በሩቅ ቆሞ በአንድ ክምር ተነሣ፤ ወደ ዓረባ ባሕር ወደ ጨው ባሕር የሚወርደው ውኃ ፈጽሞ ተቋረጠ፤ ሕዝቡም በኢያሪኮ ፊት ለፊት ተሻገሩ።,ወቆመ ማይ ዘይወርድ እምነ ላዕሉ ወቆመ ከመ አረፍት እንዘ ያርሕቅ ቀዊመ ጥቀ ወጥቀ እስከ ደወለ ቀርያታያርም ወዝክቱሰ ዘይወርድ ወረደ ውስተ ባሕር ዘአራባ ወባሕረ አሎን ወነጽፈ ወየብሰ ወቆመ ሕዝብ አንጻረ ኢያሪከ ።,"That the waters which came down from above stood and rose up upon an heap very far from the city Adam, that is beside Zaretan: and those that came down toward the sea of the plain, even the salt sea, failed, and were cut off: and the people passed over right against Jericho." +የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳን ታቦት የተሸከሙ ካህናት በዮርዳኖስ መካከል በደረቅ መሬት ጸንተው ቆመው ነበር፥ ሕዝቡም ሁሉ ዮርዳኖስን ፈጽመው እስኪሻገሩ ድረስ እስራኤል ሁሉ በደረቅ መሬት ተሻገሩ።,ወቆሙ ካህናት እለ ይጸውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ውስተ ይቡስ በማእከለ ዮርዳንስ ርሱያኒሆሙ ወኵሉ ደቂቀ እስራኤል ዐደዉ እንተ ማእከለ ይቡስ እስከ ተገምረ ኵሉ ሕዝብ ወዐደዉ ዮርዳንስ ።,"And the priests that bare the ark of the covenant of the LORD stood firm on dry ground in the midst of Jordan, and all the Israelites passed over on dry ground, until all the people were passed clean over Jordan." +እንዲህም ሆነ፤ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ከሞተ በኋላ እግዚአብሔር የሙሴን አገልጋይ የነዌን ልጅ ኢያሱን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወኮነ እምድኅረ ሞተ ሙሴ ገብረ እግዚአብሔር ተናገሮ ለኢየሱስ ወልደ ነዌ ለላእኩ ለሙሴ እንዘ ይብል ፤,"Now after the death of Moses the servant of the LORD it came to pass, that the LORD spake unto Joshua the son of Nun, Moses' minister, saying," +ባሪያዬ ሙሴ ሞቶአል፤ አሁንም አንተና ይህ ሕዝብ ሁሉ ተነሥታችሁ ለእስራኤል ልጆች ወደምሰጣቸው ምድር ይህን ዮርዳኖስ ተሻገሩ።,ናሁ ሞተ ሙሴ ቍልዔየ ወይእዜኒ ተንሥእ ወዕድዎ ለዝንቱ ዮርዳንስ አንተ ወኵሉ ዝንቱ ሕዝብ ውስተ ምድር እንተ እሁበክሙ አነ ለክሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"Moses my servant is dead; now therefore arise, go over this Jordan, thou, and all this people, unto the land which I do give to them, even to the children of Israel." +ለሙሴ እንደ ነገርሁት የእግራችሁ ጫማ የሚረግጠውን ቦታ ሁሉ ለእናንተ ሰጥቼአለሁ።,ኵሎ መካነ ኀበ ኬደት እግርክሙ ለክሙ እሁበክሙዎ በከመ እቤሎ ለሙሴ ፤,"Every place that the sole of your foot shall tread upon, that have I given unto you, as I said unto Moses." +ከምድረ በዳው ከዚህም ከሊባኖስ ጀምሮ እስከ ታላቁ ወንዝ እስከ ኤፍራጥስ ድረስ የኬጥያውያን ምድር ሁሉ እስከ ፀሐይ መግቢያ እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ዳርቻችሁ ይሆናል።,እምነ ገዳም ወአንጢሊባኖን እስከ ፈለግ ዐቢይ ፈለገ ኤፍራጥስ ኵሎ ምድሮ ለኬጥያዊ ወእስከ ደኃሪት ባሕር ወእምነ ምዕራበ ፀሐይ ይኩንክሙ ደወልክሙ ።,"From the wilderness and this Lebanon even unto the great river, the river Euphrates, all the land of the Hittites, and unto the great sea toward the going down of the sun, shall be your coast." +በሕይወትህ ዕድሜ ሁሉ ማንም አይቋቋምህም፤ ከሙሴ ጋር እንደ ሆንሁ እንዲሁ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ አልጥልህም፥ አልተውህም።,ወአልቦ ሰብአ ዘይትቃወም ቅድሜክሙ በኵሉ መዋዕለ ሕይወትከ ወበከመ ሀለውኩ ምስለ ሙሴ ከማሁ እሄሉ ምስሌከ ወኢየኀድገከ ወኢይትዔወረከ ።,"There shall not any man be able to stand before thee all the days of thy life: as I was with Moses, so I will be with thee: I will not fail thee, nor forsake thee." +ለአባቶቻቸው። እሰጣችኋለሁ ብዬ የማልሁላቸውን ምድር ለዚህ ሕዝብ ታወርሳለህና ጽና፥ አይዞህ።,ጽናዕ ወትባዕ እስመ አንተ ትከፍሎሙ ለዝንቱ ሕዝብ ምድረ እንተ መሐልኩ ለአበዊሆሙ ከመ አሀቦሙ ።,"Be strong and of a good courage: for unto this people shalt thou divide for an inheritance the land, which I sware unto their fathers to give them." +ነገር ግን ጽና፥ እጅግ በርታ፤ ባሪያዬ ሙሴ ያዘዘህን ሕግ ሁሉ ጠብቅ፥ አድርገውም፤ በምትሄድበትም ሁሉ እንዲከናወንልህ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አትበል።,ወባሕቱ ጽናዕ ወትባዕ ጥቀ ከመ ትዕቀብ ወትግበር ኵሎ ሕገ ዘከመ አዘዘከ ሙሴ ቍልዔየ ወኢትትገሐሥ እምኔሁ ኢለየማን ወኢለፀጋም ከመ ታእምር ኵሎ ዘከመ ተሐውር ።,"Only be thou strong and very courageous, that thou mayest observe to do according to all the law, which Moses my servant commanded thee: turn not from it to the right hand or to the left, that thou mayest prosper whithersoever thou goest." +የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም።,ወኢትትኀደግ መጽሐፉ ለዝንቱ ሕግ እምነ አፉከ ወአንብብ ቦቱ መዐልተ ወሌሊተ ከመ ታእምር ገቢረ ኵሎ ዘጽሑፍ ውስቴቱ እስመ ትረትዕ ፍኖትከ ወቦቱ ትጠብብ ።,"This book of the law shall not depart out of thy mouth; but thou shalt meditate therein day and night, that thou mayest observe to do according to all that is written therein: for then thou shalt make thy way prosperous, and then thou shalt have good success." +በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ፤ አትፍራ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን?,ወናሁ እኤዝዘከ ትባዕ ወጽናዕ ወኢትፍራህ ወኢትደንግፅ እስመ ሀለወ እግዚአብሔር ምስሌከ አምላክከ ውስተ ኵሉ ዘሖርከ ።,"Have not I commanded thee? Be strong and of a good courage; be not afraid, neither be thou dismayed: for the LORD thy God is with thee whithersoever thou goest." +ኢያሱም የሕዝቡን አለቆች። በሰፈሩ መካከል እለፉ፥ ሕዝቡንም። አምላካችሁ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደሚሰጣችሁ ምድር እስከ ሦስት ቀን ይህን ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ልትወርሱአት ትገቡባታላችሁና ስንቃችሁን አዘጋጁ ብላችሁ እዘዙአቸው ብሎ አዘዘ።,ወአዘዞሙ ኢየሱስ ለጸሐፍተ ሕዝብ ወይቤሎሙ ፤,"Then Joshua commanded the officers of the people, saying," +ኢያሱም የሮቤልን ልጆች የጋድንም ልጆች የምናሴንም ነገድ እኩሌታ እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ባኡ ውስተ ማእከለ ትዕይንት ወአዝዝዎሙ ለሕዝብ ወበልዎሙ አስተዳልዉ ለክሙ ሥንቀ እስመ እስከ ሠሉስ መዋዕል ተዐድውዎ ለዝንቱ ዮርዳንስ አንትሙ ወትበውኡ ትርከቡ ምድረ እንተ ይሁበክሙ እግዚአብሔር አምላከ አበዊክሙ ከመ ትትወረስዋ ።,"Pass through the host, and command the people, saying, Prepare you victuals; for within three days ye shall pass over this Jordan, to go in to possess the land, which the LORD your God giveth you to possess it." +የእግዚአብሔር ባርያ ሙሴ እንዲህ ብሎ ያዘዛችሁን ቃል አስቡ። አምላካችሁ እግዚአብሔር ያሳርፋችኋል፥ ይህችንም ምድር ይሰጣችኋል።,ወለሮቤልሂ ወለጋድሂ ወለመንፈቀ ነገደ መናሴሂ ይቤሎሙ ኢየሱስ ፤,"And to the Reubenites, and to the Gadites, and to half the tribe of Manasseh, spake Joshua, saying," +ሚስቶቻችሁና ልጆቻችሁ ከብቶቻችሁም ሙሴ በዮርዳኖስ ማዶ በሰጣችሁ ምድር ይቀመጡ፤ ነገር ግን እናንተ፥ ጽኑዓን ኃያላን ሁሉ፥ ተሰልፋችሁ በወንድሞቻችሁ ፊት ተሻገሩ፥ እርዱአቸውም፥,ተዘከሩ ቃለ ዘአዘዘክሙ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር ወይቤለክሙ ናሁ አዕረፈክሙ እግዚአብሔር ለክሙ ወወሀበክሙ ዛተ ምድረ ።,"Remember the word which Moses the servant of the LORD commanded you, saying, The LORD your God hath given you rest, and hath given you this land." +እግዚአብሔር እናንተን እንዳሳረፋችሁ ወንድሞቻችሁን እስኪያሳርፍ ድረስ፥ እነርሱም ደግሞ አምላካችሁ እግዚአብሔር የሚሰጣቸውን ምድር እስኪወርሱ ድረስ፤ ከዚያም በኋላ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ በፀሐይ መውጫ ወደ ሰጣችሁ ወደ ርስታችሁ ምድር ትመለሳላችሁ ትወርሱአትማላችሁ።,ለይንበራ አንስቲያክሙ ወደቂቅክሙ ወእንስሳክሙ ውስተ ዛቲ ምድር እንተ ወሀበክሙ ሙሴ በማዕዶተ ዮርዳንስ ወአንትሙሰ ዕድዉ ቅኑታኒክሙ ቅድመ አኀዊክሙ ኵሉ ጽኑዓኒክሙ ወተቃተሉ ሎሙ ምስሌሆሙ ፤,"Your wives, your little ones, and your cattle, shall remain in the land which Moses gave you on this side Jordan; but ye shall pass before your brethren armed, all the mighty men of valour, and help them;" +እነርሱም ለኢያሱ እንዲህ ብለው መለሱለት። ያዘዝኸንን ነገር ሁሉ እናደርጋለን ወደምትልከንም ስፍራ እንሄዳለን።,እስከ አመ ያዐርፎሙ እግዚአብሔር አምላክነ ለአኀዊክሙ ከማክሙ ወይወርሱ እሙንቱኒ ምድሮሙ እንተ ይሁቦሙ እግዚአብሔር አምላክነ ወተአትዉ እንከ አሐዱ አሐዱ እምኔክሙ ውስተ ርስቱ ወተዋረስዋ አንትሙኒ ለዛቲ ምድር እንተ ወሀበክሙ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር በማዕዶተ ዮርዳንስ በመንገለ ምሥራቀ ፀሐይ ።,"Until the LORD have given your brethren rest, as he hath given you, and they also have possessed the land which the LORD your God giveth them: then ye shall return unto the land of your possession, and enjoy it, which Moses the LORD'S servant gave you on this side Jordan toward the sunrising." +በሁሉም ለሙሴ እንደ ታዘዝን እንዲሁ ለአንተ ደግሞ እንታዘዛለን፤ ብቻ አምላክህ እግዚአብሔር ከሙሴ ጋር እንደ ነበረ ከአንተ ጋር ይሁን።,ወአውሥእዎ ለኢየሱስ ወይቤልዎ ንገብር ኵሎ ዘአዘዝከነ ወነሐውር መካነ ኀበ ፈነውከነ ።,"And they answered Joshua, saying, All that thou commandest us we will do, and whithersoever thou sendest us, we will go." +በትእዛዝህ የሚያምፅ ሁሉ የምታዝዘውንም ቃል ሁሉ የማይሰማ፥ እርሱ ይገደል፤ ብቻ ጽና፥ አይዞህ።,ወበከመ ተአዘዝነ ለሙሴ በኵሉ ከማሁ ንትኤዘዝ ለከሂ ወባሕቱ ምስሌከሂ ለየሀሉ እግዚአብሔር በከመ ሀለወ ምስለ ሙሴ ።,"According as we hearkened unto Moses in all things, so will we hearken unto thee: only the LORD thy God be with thee, as he was with Moses." +የነዌም ልጅ ኢያሱ። ሄዳችሁ ምድሪቱንና ኢያሪኮን እዩ ብሎ ከሰጢም ሁለት ሰላዮች በስውር ላከ። ሄዱም፤ ረዓብም ወደሚሉአት ጋለሞታ ቤት ገቡ፥ በዚያም አደሩ።,ወፈነወ ኢየሱስ እምነ ሳጢን ክልኤተ ወራዙተ ሰብአ ዐይን ጽምሚተ ወይቤሎሙ ዕረጉ ወርእይዋ ለይእቲ ምድር ወለኢያሪኮሂ ወሖሩ እልክቱ ክልኤቱ ወራዙት ወቦኡ ውስተ ኢያሪኮ ወቦኡ ውስተ ቤተ አሐቲ ብእሲት ዘማ እንተ ስማ ራአብ ወኀደሩ ህየ ።,"And Joshua the son of Nun sent out of Shittim two men to spy secretly, saying, Go view the land, even Jericho. And they went, and came into an harlot's house, named Rahab, and lodged there." +የኢያሪኮም ንጉሥ። እነሆ፥ ሰዎች ከእስራኤል ልጆች አገሩን ሊሰልሉ ወደዚህ በሌሊት ገቡ ሲባ��� ወሬ ሰማ።,ወአይድዕዎ ለንጉሠ ኢያሪኮ ወይቤልዎ ናሁ ቦኡ ዝየ ዕደው በሌሊት እምነ ደቂቀ እስራኤል ሰብአ ዐይን ከመ ይርአዩ ብሔረ ።,"And it was told the king of Jericho, saying, Behold, there came men in hither to night of the children of Israel to search out the country." +የኢያሪኮም ንጉሥ። አገሩን ሁሉ ሊሰልሉ መጥተዋልና ወደ አንቺ የመጡትን ወደ ቤትሽም የገቡትን ሰዎች አውጪ ብሎ ወደ ረዓብ ላከ።,ወለአከ ንጉሠ ኢያሪኮ ኀበ ራአብ ወይቤ በልዋ ለራአብ አውፅኢአ ዕደወአ እለአ ቦኡአ ኀቤኪአ በሌሊትአ ወቦኡአ ቤተኪአ ሰብአ ዐይንአ እሙንቱአ ወከመአ ይርአዩአ ብሔረአ መጽኡአ ።,"And the king of Jericho sent unto Rahab, saying, Bring forth the men that are come to thee, which are entered into thine house: for they be come to search out all the country." +ሴቲቱም ሁለቱን ሰዎች ወስዳ ሸሸገቻቸው፤ እርስዋም። አዎን፥ ሰዎቹ ወደ እኔ መጡ፥ ከወዴት እንደ ሆኑ ግን አላወቅሁም፤,ወነሥአቶሙ ይእቲ ብእሲት ለእልክቱ ዕደው ክልኤቱ ወኀብአቶሙ ወትቤ ዕደውሰ ቦኡ ኀቤየ ወኢያእመርኩ እምአይቴ እሙንቱ ።,"And the woman took the two men, and hid them, and said thus, There came men unto me, but I wist not whence they were:" +በሩም ሲዘጋ ሲጨልምም ሰዎቹ ወጡ፤ ወዴት እንደ ሄዱ አላውቅም፤ ፈጥናችሁ አሳድዱአቸው፥ ታገኙአቸውማላችሁ አለች።,ወእንዘ ዕጽው ኆኅት በጽልመት ወፅኡ ውእቶሙ ዕደው ወኢያእመርኩ እንከ አይቴ ሖሩ ውእቶሙ ዕደው ወሑሩ ፍጡነ ወትልውዎሙ ወዴግንዎሙ ዮጊ ትረክብዎሙ ።,"And it came to pass about the time of shutting of the gate, when it was dark, that the men went out: whither the men went I wot not: pursue after them quickly; for ye shall overtake them." +እርስዋ ግን ወደ ሰገነቱ አውጥታቸው ነበር፤ በዚያም በረበረበችው በተልባ እግር ውስጥ ሸሽጋቸው ነበር።,ወይእቲሰ አዕረገቶሙ ውስተ ናሕስ ወኀብአቶሙ ማእከለ ዕፀው ውስተ ሕለት ዘውጡሕ ።,"But she had brought them up to the roof of the house, and hid them with the stalks of flax, which she had laid in order upon the roof." +ሰዎቹም ወደ ዮርዳኖስ መሻገሪያ በሚወስደው መንገድ አሳደዱአቸው፤ እሳዳጆችም ከወጡ በኋላ በሩ ተቈለፈ።,ወዴገንዎሙ ውእቶሙ ዕደው እንበለ ይቢቱ ወይእቲሰ ዐርገት ኀቤሆሙ ውስተ ናሕስ ።,"And the men pursued after them the way to Jordan unto the fords: and as soon as they which pursued after them were gone out, they shut the gate." +እነዚህም ሳይተኙ ሴቲቱ ወደ እነርሱ ወደ ሰገነቱ ወጣች።,ወትቤሎሙ አአምር ከመ አግብኦ እግዚአብሔር ለብሔር ለክሙ እስመ አምጽአ እግዚአብሔር ፍርሀተክሙ ላዕሌነ ወተመስዉ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ውስተ ብሔር እምነ ገጽክሙ ።,"And before they were laid down, she came up unto them upon the roof;" +ሰዎቹንም እንዲህ አለቻቸው። እግዚአብሔር ምድሪቱን እንደ ሰጣችሁ፥ እናንተንም መፍራት በላያችን እንደ ወደቀ፥ በምድሪቱም የሚኖሩት ሁሉ ከፊታችሁ እንደ ቀለጡ አወቅሁ።,እስመ ሰማዕነ ከመ አይበሳ እግዚአብሔር ለባሕረ ኤርትራ እምቅድመ ገጽክሙ አመ ወፃእክሙ እምነ ምድረ ግብጽ ወኵሎ ዘገብረ ላዕለ ነገሥተ አሞሬዎን እለ ሀለዉ ማዕዶተ ዮርዳንስ ለሴዎን ወለአግ እለ ሠሮክምዎሙ ።,"And she said unto the men, I know that the LORD hath given you the land, and that your terror is fallen upon us, and that all the inhabitants of the land faint because of you." +ከግብፅ ምድር በወጣችሁ ጊዜ እግዚአብሔር የኤርትራን ባሕር በፊታችሁ እንዳደረቀ፥ በዮርዳኖስም ማዶ በነበሩት እናንተም ፈጽማችሁ ባጠፋችኋቸው በሁለቱ በአሞራውያን ነገሥታት፥ በሴዎንና በዐግ ያደረጋችሁትን ሰምተናል።,ወሶበ ሰማዕነ ንሕነ ደንገፀነ ልብነ ወኢተርፈት ነፍሰ አሐዱ እምኔነ እምነ ቅድመ ገጽክሙ እስመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ውእቱ አምላክ በሰማይ በላዕሉ ወበምድር በታሕቱ ።,"For we have heard how the LORD dried up the water of the Red sea for you, when ye came out of Egypt; and what ye did unto the two kings of the Amorites, that were on the other side Jordan, Sihon and Og, whom ye utterly destroyed." +ይህንም ነገር ሰምተን ልባችን ቀለጠ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር በላይ በሰማይ በታችም በምድር እርሱ አምላክ ነውና ከእናንተ የተንሣ ከዚያ ወዲያ ለማንም ነፍስ አልቀረለትም።,ወይእዜኒ መሐሉ ሊተ በእግዚአብሔር በከመ ገበርኩ ምስሌክሙ ምሕረተ ከመ ትግበሩ ምስሌየ ምሕረተ ወምስለ ቤተ አቡየ ወትሁቡኒ ተአምረ በጽድቅ ።,"And as soon as we had heard these things, our hearts did melt, neither did there remain any more courage in any man, because of you: for the LORD your God, he is God in heaven above, and in earth beneath." +አሁንም፥ እባካችሁ፥ በእግዚአብሔር ማሉልኝ፥ በእውነትም ምልክት ስጡኝ፥ እኔ ለእናንተ ቸርነት እንደ ሠራሁ እናንተ ደግሞ ለአባቴ ቤት ቸርነት እንድትሠሩ፥,ወአሕይዉ ቤተ አቡየ ወእምየኒ ወአኀዊየኒ ወኵሎ ቤትየ ወኵሎ ዘዚአሆሙ ወአድኅኑ ነፍሰነ እምነ ሞት ።,"Now therefore, I pray you, swear unto me by the LORD, since I have shewed you kindness, that ye will also shew kindness unto my father's house, and give me a true token:" +አባቴንና እናቴንም ወንድሞቼንና እኅቶቼንም ያላቸውንም ሁሉ እንድታድኑ፥ ሰውነታችንንም ከሞት እንድታድኑ።,ወይቤልዋ እሙንቱ ዕደው ነፍስነ ህየንቴክሙ ውስተ ሞት ወትቤሎሙ ይእቲ አመ አግብአ እግዚአብሔር ለሀገርነ ውስተ እደዊክሙ ግበሩ ምሕረተ ምስሌየ ወጽድቀ ወይቤልዋ እሙንቱ ዕደው ለእመ ኢያይዳዕክሙ በእንቲአነ ንገብር ምሕረተ ምስሌኪ አመ አግብአ እግዚአብሔር ለሀገርክሙ ለነ ወጽድቀ ።,"And that ye will save alive my father, and my mother, and my brethren, and my sisters, and all that they have, and deliver our lives from death." +ሰዎቹም። ይህን ነገራችንን ባትገልጪ ነፍሳችን በነፍሳችሁ ፋንታ ለሞት ይሆናል፤ እግዚአብሔርም ምድሪቱን በሰጠን ጊዜ ከአንቺ ጋር ቸርነትንና እውነትን እናደርጋለን አሉአት።,ወአውረደቶሙ በሐብል እንተ መስኮት እስመ ቤታ ውስተ ጥቅም ውእቱ ወነበረት ይእቲ ውስተ አረፍቱ ።,"And the men answered her, Our life for yours, if ye utter not this our business. And it shall be, when the LORD hath given us the land, that we will deal kindly and truly with thee." +ቤትዋም በከተማ ቅጥር የተጠጋ ነበረና፥ እርስዋም በቅጥሩ ላይ ተቀምጣ ነበርና ከመስኮቱ በገመድ አወረደቻቸው።,ወትቤሎሙ እንተ አድባር ሑሩ ከመ ኢይርከቡክሙ እለ ይዴግኑክሙ ወተኀብኡ ህየ ሠሉሰ መዋዕለ እስከ ይገብኡ እለ ይዴግኑክሙ ወእምዝ ትገብኡ ውስተ ፍኖትክሙ ።,"Then she let them down by a cord through the window: for her house was upon the town wall, and she dwelt upon the wall." +እርስዋም። አሳዳጆቹ እንዳያገኙአችሁ ወደ ተራራው ሂዱ፤ አሳዳጆቹም እስኪመለሱ ድረስ በዚያ ሦስት ቀን ተሰውራችሁ ተቀመጡ፤ ኋላም መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ አለቻቸው።,ወይቤልዋ እሙንቱ ዕደው ንጹሓን ንሕነ እምነ መሐላኪ ዘአምሐልክነ ።,"And she said unto them, Get you to the mountain, lest the pursuers meet you; and hide yourselves there three days, until the pursuers be returned: and afterward may ye go your way." +ሰዎቹም አሉአት። እኛ ከዚህ ካማልሽን መሐላ ንጹሐን እንሆናለን።,ናሁ ንሕነ ንበውእ ውስተ ጽንፈ ሀገር ወደዪ ዘንተ ፈትለ ቀይሐ ዘለይ ውስተ መስኮት እንተ እምኔሃ አውረድክነ ወአባኪኒ ወእመኪኒ ወአኀዊኪኒ አስተጋብኢ ኀቤኪ ውስተ ቤትኪ ።,"And the men said unto her, We will be blameless of this thine oath which thou hast made us swear." +እነሆ፥ እኛ ወደ አገሩ በገባን ጊዜ ይህን ቀይ ፈትል እኛን ባወረድሽበት መስኮት በኩል እሰሪው፤ አባትሽንም እናትሽንም ወንድሞችሽንም የአባትሽንም ቤተ ሰብ ሁሉ ወደ አንቺ ወደ ቤትሽ ሰብስቢ።,ወኵሉ ዘወፅአ አፍአ እምነ ኆኅተ ቤትኪ ይመውት ወንሕነሰ ንጹሓን ንሕነ እምነ ዝንቱ መሐላ ዘአምሐልክነ ወኵሉ ባሕቱ ዘሀለወ ምስሌኪ ውስተ ቤትኪ ላዕሌነ ኀጢአቱ ለእመ ሞተ ።,"Behold, when we come into the land, thou shalt bind this line of scarlet thread in the window which thou didst let us down by: and thou shalt bring thy father, and thy mother, and thy brethren, and all thy father's household, home unto thee." +ከቤትሽም ደጅ ወደ ሜዳ የሚወጣ ደሙ በራሱ ላይ ይሆናል፥ እኛም ንጹሐን እንሆናለን፤ ነገር ግን ከአንቺ ጋር በቤቱ ውስጥ ያለውን አንድ እጅ ቢነካው ደሙ በእኛ ራስ ላይ ይሆናል።,ወለእመሰ ቦ ዘገፍዐነ ወከሠተ ነገረነ ንጹሓን ንሕነ እምነ ዝንቱ መሐላኪ ።,"And it shall be, that whosoever shall go out of the doors of thy house into the street, his blood shall be upon his head, and we will be guiltless: and whosoever shall be with thee in the house, his blood shall be on our head, if any hand be upon him." +ይህንን ነገራችንን ግን ብትገልጪ ከዚህ ካማልሽን መሐላ ንጹሐን እንሆናለን።,ወትቤሎሙ ይኩን በከመ ትቤሉ ወፈነወቶሙ ወሖሩ ወአሰረት ዝክተ ተአምረ ዘለይ ውስተ መስኮታ ።,"And if thou utter this our business, then we will be quit of thine oath which thou hast made us to swear." +እርስዋም። እንደ ቃላችሁ ይሁን አለች፤ ሰደደቻቸውም እነርሱም ሄዱ፤ ቀዩንም ፈትል በመስኮቱ በኩል አንጠለጠለችው።,ወወፅኡ ወሖሩ ውስተ አድባር ወነበሩ ህየ ሠሉሰ መዋዕለ እስከ ገብኡ እለ ዴገንዎሙ ወኀሠሥዎሙ እለ ዴገንዎሙ ወኢረከብዎሙ ውስተ ኵሉ ፍናዌ ።,"And she said, According unto your words, so be it. And she sent them away, and they departed: and she bound the scarlet line in the window." +እነርሱም ሄደው ወደ ተራራው ደረሱ፥ አሳዳጆቹም እስኪመለሱ ድረስ ሦስት ቀን በዚያ ተቀመጡ፤ አሳዳጆቹም በመንገዱ ሁሉ ፈልገው አላገኙአቸውም።,ወገብኡ እልክቱ ዕደው ወወረዱ እምነ ደብር ወኀለፉ ወበጽሑ ኀበ ኢየሱስ ወልደ ነዌ ወዜነውዎ ኵሎ ዘከመ ገብሩ ።,"And they went, and came unto the mountain, and abode there three days, until the pursuers were returned: and the pursuers sought them throughout all the way, but found them not." +እንዲህም ሆነ፤ በዮርዳኖስ ማዶ በምዕራብ በኩል የነበሩት የአሞራውያን ነገሥታት ሁሉ፥ በባሕሩም አጠገብ የነበሩ የከነዓናውያን ነገሥት ሁሉ፥ እግዚአብሔር ከእስራኤል ልጆች ፊት የዮርዳኖስን ውኃ እስኪሻገሩት ድረስ እንዳደረቀ በሰሙ ጊዜ፥ ልባቸው ቀለጠ ከእስራኤልም ልጆች የተነሣ ነፍስ ከዚያ ወዲያ አልቀረላቸውም።,ወእምዝ ሶበ ሰምዑ ኵሉ ነገሥተ አሞሬዎን እለ ሀለዉ ማዕዶተ ዮርዳንስ መንገለ ባሕር ወኵሉ ነገሥተ ፊንቄስ እለ መንገለ ባሕር ከመ አይበሶ እግዚአብሔር ለተከዜ ዮርዳንስ እምቅድሜሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ይዕድዉ እሙንቱ ተመስወ ልቦሙ ወተሰጥየ ወኀጥኡ እንተ ይሔልዩ እምቅድመ ገጾሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And it came to pass, when all the kings of the Amorites, which were on the side of Jordan westward, and all the kings of the Canaanites, which were by the sea, heard that the LORD had dried up the waters of Jordan from before the children of Israel, until we were passed over, that their heart melted, neither was there spirit in them any more, because of the children of Israel." +በዚያን ጊዜም እግዚአብሔር ኢያሱን። የባልጩት መቍረጫ ሠርተህ የእስራኤልን ልጆች ሁለተኛ ጊዜ ግረዛቸው አለው።,ወእምድኅረ እማንቱ መዋዕል ይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ግበር ለከ መጣብኀ ዘእብን እምውስተ እብነ እዝሕ ወንበር ወግዝሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ዳግመ ።,"At that time the LORD said unto Joshua, Make thee sharp knives, and circumcise again the children of Israel the second time." +ኢያሱም የባልጩት መቍረጫ ሠርቶ የግርዛት ኮረብታ በተባለ ስፍራ የእስራኤልን ልጆች ገረዘ።,ወገብረ ሎቱ ኢየሱስ መጣብኀ ዘእብነ እዝኅ ወገዘሮሙ ለደቂቀ እስራኤል በውስተ መካን ዘስሙ ወግረ ቍልፈታት ።,"And Joshua made him sharp knives, and circumcised the children of Israel at the hill of the foreskins." +ኢያሱ የገረዘበትም ምክንያት ይህ ነው፤ ከግብፅ የወጡት ሕዝብ ወንዶች ሰልፈኞች ሁሉ ከግብፅ ከወጡ በኋላ በመንገድ ላይ በምድረ በዳ ሞቱ።,ወበበይነ ዝንቱ ገዘሮሙ ኢየሱስ ፤ ለኵሉ ሕዝብ እለ ወፅኡ እምነ ግብጽ ኵሉ ተባዕቶሙ ዕደው መስተቃትላን እለ ሞቱ በገዳም በፍኖት ወፂኦሙ እምነ ግብጽ ኮኑ ግዙራነ ወኵሉ ሕዝብ እለ ተወልዱ በፍኖት በገዳም ወፂኦሙ እምነ ምድረ ግብጽ እስመ ኢኮነት ግዝረቶሙ ።,"And this is the cause why Joshua did circumcise: All the people that came out of Egypt, that were males, even all the men of war, died in the wilderness by the way, after they came out of Egypt." +የወጡት ሕዝብ ሁሉ ተገርዘው ነበር፤ ነገር ግን ከግብፅ በወጡበት መንገድ በምድረ በዳ የተወለዱት ሕዝብ ሁሉ አልተገረዙም ነበር።,በከመ ያነጽሖሙ ኢየሱስ ለደቂቀ እስራኤል ለኵሎሙ እለ ተወልዱ በፍኖት ወለኵሎሙ እለ ኢኮኑ ግዙራነ አመ ወፅኡ እምነ ግብጽ ።,"Now all the people that came out were circumcised: but all the people that were born in the wilderness by the way as they came forth out of Egypt, them they had not circumcised." +እግዚአብሔርም ወተትና ማር የምታፈስሰውን ምድር ለእኛ ይሰጠን ዘንድ ለአባቶቻቸው የማለላቸውን ምድር እንዳያሳያቸው የማለላቸው፥ ከግብፅ የወጡ የእግዚአብሔርንም ቃል ያልሰሙ፥ እነዚያ ሰልፈኞች ሁሉ እስኪጠፉ ድረስ የእስራኤል ልጆች አርባ ዓመት በምድረ በዳ ይሄዱ ነበር።,ወገዘሮሙ ኢየሱስ ለኵሎሙ እሉ እስመ አርብዓ ዓመ ኦዱ እስራኤል ውስተ ገዳም ዘመድብራ ፤ ወመብዝኅቶሙ ኢኮኑ ግዙራነ እምውስተ መስተቃትላን እለ ወፅኡ እምነ ምድረ ግብጽ እለ ክህዱ በትእዛዘ እግዚአብሔር ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ከመ ኢትሬእይዋ ለይእቲ ምድር እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአበዊነ ከመ የሀበነ ምድረ እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዓረ ።,"For the children of Israel walked forty years in the wilderness, till all the people that were men of war, which came out of Egypt, were consumed, because they obeyed not the voice of the LORD: unto whom the LORD sware that he would not shew them the land, which the LORD sware unto their fathers that he would give us, a land that floweth with milk and honey." +ልጆቻቸውን በእነርሱ ፋንታ አስነሣ፥ እነዚህንም ኢያሱ ገረዛቸው፤ በመንገድ ሳሉ ስላልገረዙአቸው ሸለፈታሞች ነበሩና።,ወህየንተ ዚአሆሙ አቀመ ውሉዶሙ እለ ገዘሮሙ ኢየሱስ እስመ ኢኮኑ ግዙራነ እስመ በፍኖት ተወልዱ ወኢተገዝሩ ።,"And their children, whom he raised up in their stead, them Joshua circumcised: for they were uncircumcised, because they had not circumcised them by the way." +ሕዝቡም ሁሉ ፈጽመው በተገረዙ ጊዜ እስኪድኑ ድረስ በሰፈር ውስጥ በየስፍራቸው ተቀመጡ።,ወአመ ተገዝሩ ነበረ ትዕይንት ውዑል እስከ አመ ሐይዉ ።,"And it came to pass, when they had done circumcising all the people, that they abode in their places in the camp, till they were whole." +እግዚአብሔርም ኢያሱን። ዛሬ የግብፅን ነውር ከእናንተ ላይ አንከባልያለሁ አለው፤ ስለዚህ የዚያ ስፍራ ስም እስከ ዛሬ ድረስ ጌልገላ ተብሎ ተጠራ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ናሁ ዮም በዛቲ ዕለት አውፃእኩ ትዕይርቶሙ ለግብጽ እምኔክሙ ወሰመየ ስሞ ለውእቱ መካን ገልጋላ እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ።,"And the LORD said unto Joshua, This day have I rolled away the reproach of Egypt from off you. Wherefore the name of the place is called Gilgal unto this day." +የእስራኤልም ልጆች በጌልገላ ሰፈሩ፤ ከወሩም በአሥራ አራተኛው ቀን በመሸ ጊዜ በኢያሪኮ ሜዳ ፋሲካ አደረጉ።,ወኀደሩ ደቂቀ እስራኤል ውስተ ገልጋላ ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል ፋስካ አመ ዐሡሩ ወረቡዑ ለሠርቀ ወርኅ እምነ ሰርክ በዐረቢሃ ለኢያሪኮ በማዕዶተ ዮርዳንስ በውስተ ገዳም ።,"And the children of Israel encamped in Gilgal, and kept the passover on the fourteenth day of the month at even in the plains of Jericho." +ከፋሲካውም በኋላ በነጋው የምድሪቱን ፍሬ የቂጣ እንጎቻ ቆሎም በዚያው ቀን በሉ።,ወበልዑ እምውስተ እክለ ምድር ናእተ ወሐዲሰ ።,"And they did eat of the old corn of the land on the morrow after the passover, unleavened cakes, and parched corn in the selfsame day." +በነጋውም ከምድሪቱ ፍሬ ከበሉ በኋላ መናው ቀረ፤ ከዚያም በኋላ ለእስራኤል ልጆች መና አልመጣላቸውም፤ ነገር ግን በዚያው ዓመት የከነዓንን ምድር ፍሬ በሉ።,ወበይእቲ ዕለት ኀልቀ መና በሳኒተ በልዑ እክለ ምድር ወኢረከቡ እንከ መና ደቂቀ እስራኤል ዳግመ እስመ አረሩ ብሔረ ፊንቆን በውእቱ ዓመት ።,And the manna ceased on the morrow after they had eaten of the old corn of the land; neither had the children of Israel manna any more; but they did eat of the fruit of the land of Canaan that year. +እንዲህም ሆነ፤ ኢያሱ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ዓይኑን አንሥቶ ተመለከተ፥ እነሆም፥ የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ ነበር፤ ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ። ከእኛ ወገን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህን? አለው።,ወኮነ እንዘ ሀለወ ኢየሱስ ውስተ ኢያሪኮ ወነጸረ በአዕይንቲሁ ወርእየ ብእሲ ይቀውም ቅድሜሁ ወሰይፍ ምሉኅ ውስተ እዴሁ ወቀርቦ ኢየሱስ ወይቤሎ እምነ ሰብአ ዚአነኑ አንተ አው እምነ ፀርነ ።,"And it came to pass, when Joshua was by Jericho, that he lifted up his eyes and looked, and, behold, there stood a man over against him with his sword drawn in his hand: and Joshua went unto him, and said unto him, Art thou for us, or for our adversaries?" +እርሱም። አይደለሁም፤ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና። ጌታዬ ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው? አለው።,ወይቤሎ አንሰ መልአከ ኀይሉ ለእግዚአብሔር ወይእዜ በጻሕኩ ወወድቀ ኢየሱስ በገጹ ወሰገደ ሎቱ ውስተ ምድር ወይቤሎ ምንተ ቆምከ ኀበ ገብርከ ።,"And he said, Nay; but as captain of the host of the LORD am I now come. And Joshua fell on his face to the earth, and did worship, and said unto him, What saith my lord unto his servant?" +የእግዚአብሔርም ሠራዊት አለቃ ኢያሱን። አንተ የቆምህበት ስፍራ የተቀደሰ ነውና ጫማህን ከእግርህ አውልቅ አለው። ኢያሱም እንዲሁ አደረገ።,ወይቤሎ መልአከ ኀይሉ ለእግዚአብሔር ለኢየሱስ ፍታሕ አሣእኒከ እምውስተ እገሪከ እስመ መካን ኀበ ትቀውም ምድር ቅድስት ይእቲ ወገብረ ኢየሱስ ከማሁ ።,"And the captain of the LORD'S host said unto Joshua, Loose thy shoe from off thy foot; for the place whereon thou standest is holy. And Joshua did so." +እንዲህም ሆነ፤ ሕዝቡ ሁሉ ዮርዳኖስን ፈጽመው በተሻገሩ ጊዜ እግዚአብሔርም ኢያሱን።,ወሶበ ተገምረ ኵሉ ሕዝብ ወዐደዉ ዮርዳንስ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ፤,"And it came to pass, when all the people were clean passed over Jordan, that the LORD spake unto Joshua, saying," +ከሕዝቡ ከየነገዱ አንድ አንድ ሰው፥ አሥራ ሁለት ሰዎች ምረጥና።,ንሣእ ዐሠርተ ወክልኤተ ዕደወ አሐደ አሐደ ብእሴ እምነ አሐዱ አሐዱ ነገድ ።,"Take you twelve men out of the people, out of every tribe a man," +በዮርዳኖስ መካከል የካህናት እግር ከቆመበት ስፍራ አሥራ ሁለት ድንጋዮች አንሡ፤ ተሸክማችሁም በዚህ ሌሊት በምታድሩበት ስፍራ አኑሩአቸው ብለህ እዘዛቸው አለው።,ወአዝዞሙ ከመ ይንሥኡ ሎሙ እምዝየ እምነ ማእከለ ዮርዳንስ እምኀበ ቆማ እገሪሆሙ ለካህናት ዐሥሩ ወክልኤ ዕበነ ከዋዋተ ወንሥእዎን ምስሌክሙ ወዕቀብዎን በበ ሰራዊትክሙ በኀበ ኀደርክሙ ህየ በሌሊት ።,"And command ye them, saying, Take you hence out of the midst of Jordan, out of the place where the priests' feet stood firm, twelve stones, and ye shall carry them over with you, and leave them in the lodging place, where ye shall lodge this night." +ኢያሱም ከየነገዱ አንድ አንድ ሰው፥ ከእስራኤል ልጆች ያዘጋጃቸውን አሥራ ሁለት ሰዎች ጠራ።,ወጸውዐ ኢየሱስ ዐሠርተ ወክልኤተ ዕደወ እምውስተ ክቡራኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል አሐደ አሐደ ብእሴ እምነ አሐዱ አሐዱ ነገድ ።,"Then Joshua called the twelve men, whom he had prepared of the children of Israel, out of every tribe a man:" +ኢያሱም አላቸው። በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ወደ ዮርዳኖስ መካከል እለፉ፤ ከእናንተም ሰው ሁሉ በእስራኤል ልጆች ነገድ ቍጥር በጫንቃው ላይ አንድ አንድ ድንጋይ ከዚያ ይሸከም።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ንዑ ወአምጽኡ ቅድሜየ ወቅድመ እግዚአብሔር እምነ ማእከለ ዮርዳንስ ወንሥኡ እምህየ ���ሐተ አሐተ እብነ ወጹሩ ውስተ መታክፍቲክሙ በከመ ኍለቊሆሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ ነገደ እስራኤል ፤,"And Joshua said unto them, Pass over before the ark of the LORD your God into the midst of Jordan, and take ye up every man of you a stone upon his shoulder, according unto the number of the tribes of the children of Israel:" +ይህም በመካከላችሁ ምልክት ይሆናል፤ ልጆቻችሁም በሚመጣው ዘመን። የእነዚህ ድንጋዮች ነገር ምንድር ነው? ብለው ሲጠይቁአችሁ፥,ከመ ይኵናክሙ ተአምረ ወይንበራክሙ ለዘላፉ ከመ ሶበ ተስእለከ ወልድከ ጌሠመ ወይቤለከ ምንት እማንቱ እላንቱ እበን ለክሙ ፤,"That this may be a sign among you, that when your children ask their fathers in time to come, saying, What mean ye by these stones?" +እናንተ። በእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ፊት የዮርዳኖስ ውኃ ስለተቋረጠ ነው፤ ዮርዳኖስን በተሻገረ ጊዜ የዮርዳኖስ ውኃ ተቋረጠ፥ እነዚህም ድንጋዮች ለእስራኤል ልጆች ለዘላለም መታሰቢያ ይሆናሉ ትሉአቸዋላችሁ።,ወንግሮ አንተ ለወልድከ ወበሎ እስመ ነጽፈ ዮርዳንስ ተከዚ እምቅድመ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ዘኵሉ ምድር እንዘ ተዐዱ ወይኩናክሙ እላንቱ እበን ተዝካረ ለክሙ ለደቂቀ እስራኤል እስከ ለዓለም ።,"Then ye shall answer them, That the waters of Jordan were cut off before the ark of the covenant of the LORD; when it passed over Jordan, the waters of Jordan were cut off: and these stones shall be for a memorial unto the children of Israel for ever." +የእስራኤልም ልጆች ኢያሱ እንዳዘዘ አደረጉ፤ እግዚአብሔርም ኢያሱን እንደ ተናገረው በእስራኤል ነገድ ቍጥር ከዮርኖስ መካከል አሥራ ሁለት ድንጋዮች አንሥተው ወደሚያድሩበት ስፍራ ወሰዱ፥ በዚያም አኖሩአቸው።,ወገብሩ ከማሁ ደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለአያሱስ ወነሥኡ ዐሥሩ ወክልኤ እበነ እምነ ማእከለ ዮርዳንስ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ሶበ ተገምሩ ዐዲወ ደቂቀ እስራኤል ወዐቀብዎን ምስሌሆሙ ውስተ ተዓይኒሆሙ ወሤምዎን በህየ ።,"And the children of Israel did so as Joshua commanded, and took up twelve stones out of the midst of Jordan, as the LORD spake unto Joshua, according to the number of the tribes of the children of Israel, and carried them over with them unto the place where they lodged, and laid them down there." +ኢያሱም የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙ ካህናት እግሮች በቆሙበት ስፍራ በዮርዳኖስ መካከል ሌሎችን አሥራ ሁለት ድንጋዮች ተከለ፤ እስከ ዛሬም ድረስ በዚያ አሉ።,ወአቀመ ኢየሱስ ካልኣተ እበነ ዐሥሩ ወክልኤ ውስተ ዮርዳንስ ውስተ ውእቱ መካን ኀበ ቆማ እገሪሆሙ ለካህናት እለ ይጸውሩ ታቦተ ሕግ ወሀለዋ ህየ እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ።,"And Joshua set up twelve stones in the midst of Jordan, in the place where the feet of the priests which bare the ark of the covenant stood: and they are there unto this day." +ሙሴም ኢያሱን እንዳዘዘው ሁሉ፥ እግዚአብሔር ኢያሱን ለሕዝቡ እንዲነግር ያዘዘው ነገር ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ ታቦቱን የተሸከሙ ካህናት በዮርዳኖስ መካከል ቆመው ነበርና፤ ሕዝቡም ፈጥነው ተሻገሩ።,ወቆሙ እልክቱ ካህናት እለ ይጸውሩ ታቦተ ሕግ ማእከለ ዮርዳንስ እስከ ፈጸመ ኢየሱስ ኵሎ ዘአዘዞ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ከመ ይንግሮሙ ለሕዝብ ኵሎ በከመ አዘዞ ሙሴ ለኢየሱስ ወአፍጠኑ ዐዲወ ሕዝብ ።,"For the priests which bare the ark stood in the midst of Jordan, until every thing was finished that the LORD commanded Joshua to speak unto the people, according to all that Moses commanded Joshua: and the people hasted and passed over." +ሕዝቡም ሁሉ ፈጽመው በተሻገሩ ጊዜ፥ ሕዝቡ እያዩ የእግዚአብሔር ታቦትና ካህናቱ ተሻገሩ።,ወሶበ ተገምረ ዐዲወ ሕዝብ ዐደወት ታቦተ ሕግሂ ወእላክቱኒ እበን እለ እምቅድሜሆሙ ።,"And it came to pass, when all the people were clean passed over, that the ark of the LORD passed over, and the priests, in the presence of the people." +ሙሴም እንዳዘዛቸው የሮቤል ልጆች፥ የጋድም ልጆች፥ የምናሴም ነገድ እኩሌታ ተሰልፈው በእስራኤል ልጆች ፊት ተሻገሩ።,ወዐደዉ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወመንፈቀ ነገደ መናሴ ርሱያኒሆሙ ቅድመ ደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞሙ ሙሴ ።,"And the children of Reuben, and the children of Gad, and half the tribe of Manasseh, passed over armed before the children of Israel, as Moses spake unto them:" +አርባ ሺህ ያህል ሰዎች ጋሻና ጦራቸውን ይዘው ለሰልፍ በእግዚአብሔር ፊት ወደ ኢያሪኮ ሜዳ ተሻገሩ።,፬፻-፻ቅኑታኒሆሙ ለቀትል ዐደዉ ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ይትቃተልዋ ለኢያሪኮ ሀገር ።,"About forty thousand prepared for war passed over before the LORD unto battle, to the plains of Jericho." +በዚያም ቀን እግዚአብሔር ኢያሱን በእስራኤል ሁሉ ፊት ከፍ አደረገው፤ ሙሴንም እንደ ፈሩ በዕድሜው ሁሉ ፈሩት።,ወበይእቲ ዕለት አዕበዮ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ቅድመ ኵሉ ዘመደ እስራኤል ወፈርህዎ ከመ ሙሴ አምጣነ መዋዕለ ሕያው ውእቱ ።,"On that day the LORD magnified Joshua in the sight of all Israel; and they feared him, as they feared Moses, all the days of his life." +እግዚአብሔርም ኢያሱን። የምስክሩን ታቦት የሚሸከሙትን ካህናት ከዮርዳኖስ እንዲወጡ እዘዝ ብሎ ተናገረው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ እንዘ ይብል ፤,"And the LORD spake unto Joshua, saying," +ኢያሱም ካህናትን። ከዮርዳኖስ ውጡ ብሎ አዘዛቸው።,አዝዞሙ ለካህናት እለ ይጸውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ከመ ይፃኡ እምነ ዮርዳንስ ።,"Command the priests that bear the ark of the testimony, that they come up out of Jordan." +የእግዚአብሔርንም የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙ ካህናት ከዮርዳኖስ መካከል በወጡ ጊዜ፥ የካህናቱም እግር ጫማ ደረቅ መሬት መርገጥ በጀመረ ጊዜ፥ የዮርዳኖስ ውኃ ወደ ስፍራው ተመለሰ፥ ቀድሞም እንደ ነበረ በዳሩ ሁሉ ላይ ሄደ።,ወአዘዞሙ ኢየሱስ ለካህናት ወይቤሎሙ ፃኡ እምዮርዳንስ ።,"Joshua therefore commanded the priests, saying, Come ye up out of Jordan." +ሕዝቡም በመጀመሪያው ወር በአሥረኛው ቀን ከዮርዳኖስ ወጡ፥ በኢያሪኮም ዳርቻ በምሥራቅ በኩል በጌልገላ ሰፈሩ።,ወኮነ ሶበ ወፅኡ ካህናት እለ ይጸውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር እምነ ማእከለ ዮርዳንስ ወኬዱ በእገሪሆሙ ውስተ ምድር ሮጸ ማየ ዮርዳንስ ወገብአ ውስተ መካናቲሁ ወሖረ ከመ ትካት ወበጽሐ እስከ ድንጋጊሁ ።,"And it came to pass, when the priests that bare the ark of the covenant of the LORD were come up out of the midst of Jordan, and the soles of the priests' feet were lifted up unto the dry land, that the waters of Jordan returned unto their place, and flowed over all his banks, as they did before." +ከዮርዳኖስም ውስጥ የወሰዱአቸውን እነዚያን አሥራ ሁለቱን ድንጋዮች ኢያሱ በጌልገላ አቆማቸው።,ወአመ አሡሩ ለሠርቀ ቀዳሚ ወርኅ ወፅኡ ሕዝብ እምነ ዮርዳንስ ወግዕዙ ደቂቀ እስራኤል ውስተ ገልጋላ መንገለ ሠረቀ ፀሐይ እምነ ኢያሪኮ ።,"And the people came up out of Jordan on the tenth day of the first month, and encamped in Gilgal, in the east border of Jericho." +ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብሎ ተናገራቸው። በሚመጣው ዘመን ልጆቻችሁ አባቶቻቸውን። እነዚህ ድንጋዮች ምንድር ናቸው? ብለው ሲጠይቁ፥,ወአቀሞን ኢየሱስ ለእልክቱ እበን ዐሥሩ ወክልኤ ውስተ ገልጋላ ።,"And those twelve stones, which they took out of Jordan, did Joshua pitch in Gilgal." +ለልጆቻችሁ እንዲህ ብላችሁ ታስታውቃላችሁ። እስራኤል ይህን ዮርዳኖስን በደረቅ ተሻገረ፤,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለደቂቀ እስራኤል እንዘ ይብል ሶበ ተስእሉክሙ ደቂቅክሙ ወይቤሉክሙ ምንትኑ እላንቱ እበን ፤,"And he spake unto the children of Israel, saying, When your children shall ask their fathers in time to come, saying, What mean these stones?" +እስክንሻገር ድረስ አምላካችሁ የኤርትራን ባሕር ከፊታችን እንዳደረቀ እንዲሁ እስክትሻገሩ ድረስ አምላካችሁ እግዚአብሔር የዮርዳኖስን ውኃ ከፊታችሁ አደረቀ።,ዜንውዎሙ ለደቂቅክሙ ወበልዎሙ እስመ እንተ የብስ ዐደውናሁ ለዝንቱ ዮርዳንስ ።,"Then ye shall let your children know, saying, Israel came over this Jordan on dry land." +ይኸ��ም የእግዚአብሔር እጅ ጠንካራ እንደ ሆነች የምድር አሕዛብ ሁሉ እንዲያውቁ፥ አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ለዘላለሙ እንድትፈሩ ነው። a,እስመ አይበሶ እግዚአብሔር ለማየ ዮርዳንስ ቅድሜነ እስከ ነዐዱ በከመ ገብራ እግዚአብሔር ለባሕረ ኤርትራ እንተ አይበሳ እግዚአብሔር አምላክነ እምነ ቅድሜነ እስከ ኀለፍነ ፤,"For the LORD your God dried up the waters of Jordan from before you, until ye were passed over, as the LORD your God did to the Red sea, which he dried up from before us, until we were gone over:" +ኢያሪኮም ከእስራኤል ልጆች የተነሣ ፈጽማ ተዘግታ ነበር፤ ወደ እርስዋ የሚገባ ከእርስዋም የሚወጣ ማንም አልነበረም።,ወኢያሪኮሰ ዕጹት ይእቲ ወጥቅም ዘላዕሌሃ ወአልቦ ዘይወፅእ እምውስቴታ ወአልቦ ዘይበውእ ።,"Now Jericho was straitly shut up because of the children of Israel: none went out, and none came in." +እግዚአብሔርም ኢያሱን አለው። ተመልከት፥ ኢያሪኮንና ንጉሥዋን ጽኑዓን ኃያላንዋንም በእጅህ ሰጥቼአለሁ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ናሁ ኣገብኣ ለኢያሪኮ ውስተ እደዊክሙ ወለንጉሥ ዘውስቴታ እለ ጽኑዓን እሙንቱ ወኀያላን ።,"And the LORD said unto Joshua, See, I have given into thine hand Jericho, and the king thereof, and the mighty men of valour." +ሰልፈኞቻችሁ ሁሉ ከተማይቱን አንድ ጊዜ ይዙሩአት፤ እንዲሁም ስድስት ቀን አድርጉ።,ወአንተሰ አቅሞሙ ላዕሌሃ ውስተ ዐውዳ ለኵሎሙ መስተቃትላን ወይዑድዋ ለሀገር ኵሎሙ ዕደው መስተቃትላን ውስተ ዐውዳ በይእቲ ሀገር በበ ምዕር ወከማሁ ግበሩ ሰዱሰ መዋዕለ ።,"And ye shall compass the city, all ye men of war, and go round about the city once. Thus shalt thou do six days." +ሰባትም ካህናት ሰባት ቀንደ መለከት በታቦቱ ፊት ይሸከሙ፤ በሰባተኛውም ቀን ከተማይቱን ሰባት ጊዜ ዙሩ፥ ካህናቱም ቀንደ መለከቱን ይንፉ።,ወበሳብዕቱ ካህናት ይነሥኡ ሰብዐተ አቅርንተ ዘኢዮቤል ቅድመ ታቦት ወአመ ሳብዕት ዕለት ስብዕ ይዑድዋ ለሀገር ወይንፍኁ ካህናት በእሙንቱ አቅርንት ።,"And seven priests shall bear before the ark seven trumpets of rams' horns: and the seventh day ye shall compass the city seven times, and the priests shall blow with the trumpets." +ቀንደ መለከቱም ባለማቋረጥ ሲነፋ፥ የመለከቱንም ድምፅ ስትሰሙ፥ ሕዝቡ ሁሉ ታላቅ ጩኸት ይጩኹ፤ የከተማይቱም ቅጥር ይወድቃል፥ ሕዝቡም ሁሉ እያንዳንዱ አቅንቶ ይገባባታል።,ወሶበ ነፍኁ በእሙንቱ አቅርንት ዘኢዮቤል እምከመ ሰማዕክሙ ቃለ ቀርን ለይወውዑ ኵሎሙ ሕዝብ ኅቡረ ወእምከመ ወውዑ እሙንቱ ይወድቅ ለሊሁ አረፋቲሃ ለሀገር ታሕቴሆሙ ወይባእ እንከ ኵሉ ሕዝብ ወይሩጹ አሐዱ አሐዱ ቅድመ ገጹ ውስተ ሀገር ።,"And it shall come to pass, that when they make a long blast with the ram's horn, and when ye hear the sound of the trumpet, all the people shall shout with a great shout; and the wall of the city shall fall down flat, and the people shall ascend up every man straight before him." +የነዌም ልጅ ኢያሱ ካህናቱን ጠርቶ። የቃል ኪዳኑን ታቦት ተሸከሙ፥ ሰባትም ካህናት ሰባት ቀንደ መለከት ወስደው በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ይሂዱ አላቸው።,ወቦአ ኢየሱስ ኀበ ካህናት ወይቤሎሙ ንሥኡ ታቦተ ሕግ ወሰብዐቱ ካህናት ይንሥኡ ሰብዐተ መጣቅዕተ ዘኢዮቤል በቅድመ እግዚአብሔር ።,"And Joshua the son of Nun called the priests, and said unto them, Take up the ark of the covenant, and let seven priests bear seven trumpets of rams' horns before the ark of the LORD." +ሕዝቡንም። ሂዱ፥ ከተማይቱንም ዙሩ፥ ሰልፈኞችም በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ይሂዱ አለ።,ወይቤሎሙ እንዘ ይብል አዝዝዎሙ ለሕዝብ ከመ ይሑሩ ወይዑድዋ ለሀገር ወመስተቃትላንሂ ይሑሩ ምስለ ንዋየ ሐቅሎሙ ቅድመ ታቦቱ ለእግዚአብሔር ።,"And he said unto the people, Pass on, and compass the city, and let him that is armed pass on before the ark of the LORD." +ኢያሱም ለሕዝቡ በተናገረ ጊዜ፥ ሰባቱ ካህናት ሰባቱን ቀንደ መለከት ይዘው በእግዚአብሔር ፊት ሄዱ ቀንደ መለከቱንም ���ፉ፤ የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ይከተላቸው ነበር።,ወበከመ ይቤሎሙ ኢየሱስ ለሕዝብ ነሥኡ ሰብዐቱ ካህናት ሰብዐተ መጣቅዕተ ቅዱሳነ ከመ ይሑሩ ቅድመ እግዚአብሔር ወሐዊሮሙ ይጥቅዑ በኀይል ወበትእምርት ወታቦተ ሕጉሂ ለእግዚአብሔር ትተልዎሙ ።,"And it came to pass, when Joshua had spoken unto the people, that the seven priests bearing the seven trumpets of rams' horns passed on before the LORD, and blew with the trumpets: and the ark of the covenant of the LORD followed them." +ሰልፈኞቹም ቀንደ መለከቱን በሚነፉ በካህናቱ ፊት ይሄዱ ነበር፥ የቀረውም ሕዝብ ከታቦቱ በኋላ ይሄድ ነበር፥ ካህናቱም እየሄዱ ቀንደ መለከቱን ይነፉ ነበር።,ወመስተቃትላንሰ ፍጽመ የሐውሩ ወካህናት ይጠቅዑ በመጣቅዕት ወእለሂ ይኬውሉ ድኅረ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር የሐውሩ እንዘ ይነፍኁ ቀርነ ።,"And the armed men went before the priests that blew with the trumpets, and the rereward came after the ark, the priests going on, and blowing with the trumpets." +ኢያሱም ሕዝቡን። እኔ። ጩኹ እስከምልበት ቀን ድረስ አትጩኹ፥ ድምፃችሁንም አታንሡ፥ ከአፋችሁም አንድ ቃል አይውጣ፤ በዚያን ጊዜ ትጮኻላችሁ ብሎ አዘዛቸው።,ወአዘዞሙ ኢየሱስ ለሕዝብ ከመ ኢያውክቱ ወአልቦ ዘይስማዕ ቃሎሙ መኑሂ ወከመ ኢይፃእ ቃል እምነ አፉሆሙ እስከ አመ ውእቱ ይኤዝዞሙ ከመ ይወውዑ ።,"And Joshua had commanded the people, saying, Ye shall not shout, nor make any noise with your voice, neither shall any word proceed out of your mouth, until the day I bid you shout; then shall ye shout." +እንዲሁ የእግዚአብሔርን ታቦት አንድ ጊዜ ከተማይቱን አዞረው፤ እነርሱም ወደ ሰፈሩ ተመልሰው አደሩ።,ወሖረት ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወዖደታ ለሀገር ወእምዝ ገብአት ውስተ ትዕይንት ወቤተት ህየ ።,"So the ark of the LORD compassed the city, going about it once: and they came into the camp, and lodged in the camp." +ኢያሱም ማለዳ ተነሣ ካህናቱም የእግዚአብሔርን ታቦት ተሸከሙ።,ወበሳኒታ ዕለት ተንሥአ ኢየሱስ በጽባሕ ወካህናትኒ ጾሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ።,"And Joshua rose early in the morning, and the priests took up the ark of the LORD." +ሰባቱም ካህናት ሰባት ቀንደ መለከት ይዘው በእግዚአብሔር ታቦት ፊት ይሄዱ ነበር ቀንደ መለከቱንም ይነፉ ነበር፤ ሰልፈኞቹም በፊታቸው ይሄዱ ነበር፤ የቀሩትም ሕዝብ ከእግዚአብሔር ታቦት በኋላ ይመጡ ነበር፥ ካህናቱም እየሄዱ ቀንደ መለከቱን ይነፉ ነበር።,ወሰብዐት ካህናት ነሥኡ ሰብዐተ መጣቅዕተ ወሖሩ ቅድመ ታቦቱ ለእግዚአብሔር ወእምዝ ይተልዉ መስተቃትላን ወእምዝ ይተልዉ እለ ተርፉ ሕዝብ ወየሐውሩ ድኅረ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር እንዘ ይነፍኁ በአቅርንት ወካህናትኒ ይጠቅዑ በመጣቅዕት ።,"And seven priests bearing seven trumpets of rams' horns before the ark of the LORD went on continually, and blew with the trumpets: and the armed men went before them; but the rereward came after the ark of the LORD, the priests going on, and blowing with the trumpets." +በሁለተኛውም ቀን ከተማይቱን አንድ ጊዜ ዞረው ወደ ሰፈር ተመለሱ፤ ስድስት ቀንም እንዲህ አደረጉ።,ወሕዝብኒ ኵሉ ዘተርፈ ዖድዋ ለሀገር አመ ሳኒት ዕለት እንዘ ይቀርብዋ ወእምዝ ካዕበ ገብኡ ውስተ ትዕይንት ወከመዝ ገብሩ ሰዱሰ መዋዕለ ።,"And the second day they compassed the city once, and returned into the camp: so they did six days." +በሰባተኛውም ቀን በነጋ ጊዜ ማልደው ተነሡ፥ እንደዚህም ሥርዓት ከተማይቱን ሰባት ጊዜ ዞሩ፤ በዚያ ቀን ብቻ ከተማይቱን ሰባት ጊዜ ዞሩ።,ወኮነ አመ ሳብዕት ዕለት ተንሥኡ ጊዜ ይገውሕ ጽባሕ ወዖድዋ ከማሁ ለሀገር ስብዕ ወዳእሙ በይእቲ ዕለት ዖድዋ ስብዕ ለሀገር ።,"And it came to pass on the seventh day, that they rose early about the dawning of the day, and compassed the city after the same manner seven times: only on that day they compassed the city seven times." +በሰባተኛውም ጊዜ ካህናቱ ቀንደ መለከቱን ሲነፉ ኢያሱ ሕዝቡን አለ። እግዚአብሔር ከተማይቱን ሰጥቶአችኋል��� ጩኹ።,ወኮነ ሶበ ዖድዋ ሰብዐተ ለሀገር ጠቅዑ ካህናት በመጣቅዕቲሆሙ ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለደቂቀ እስራኤል ወውዑ እስመ አግብኣ እግዚአብሔር ለነ ።,"And it came to pass at the seventh time, when the priests blew with the trumpets, Joshua said unto the people, Shout; for the LORD hath given you the city." +ከተማይቱም በእርስዋም ያለው ሁሉ ለእግዚአብሔር እርም ይሆናሉ፤ የላክናቸውን መልክተኞች ስለ ሸሸገች ጋለሞታይቱ ረዓብ ከእርስዋም ጋር በቤትዋ ውስጥ ያሉ ሁሉ ብቻ በሕይወት ይኖራሉ።,ወአሕረምናሃ ለዛቲ ሀገር ወኵሉ ዘውስቴታ ለእግዚአብሔር ጸባኦት ትኩን ዘእንበለ ራኣብ ዘማ እንተ ታሐይዉ ኪያሃ ወኵሉ ዘሀለወ ውስተ ቤታ እስመ ኀብአቶሙ ለሰብአ ዐይን እለ ፈነውነ ።,"And the city shall be accursed, even it, and all that are therein, to the LORD: only Rahab the harlot shall live, she and all that are with her in the house, because she hid the messengers that we sent." +እናንተ ግን እርም ካደረጋችሁት በኋላ እርም ከሆነው ነገር ራሳችሁን ጠብቁ፤ እርም ከሆነው አንዳች የወሰዳችሁ እንደ ሆነ የእስራኤልን ሰፈር የተረገመ ታደርጉታላችሁ፥ ታስጨንቁትማላችሁ።,ወአንትሙ ባሕቱ ዑቁ ኢትንሥኡ እምውስተ ዘሕሩም ዘአሕረምነ ኢትፍትዉ ወኢትንሥኡ እምውስቴቱ ወእመ አኮሰ ትገብርዋ ርግምተ ለትዕይንቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ወትቀጠቅጡነ ።,"And ye, in any wise keep yourselves from the accursed thing, lest ye make yourselves accursed, when ye take of the accursed thing, and make the camp of Israel a curse, and trouble it." +ነገር ግን ብርና ወርቅ ሁሉ የናስና የብረትም ዕቃ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሁን፤ ወደ እግዚአብሔርም ግምጃ ቤት ይግባ።,ወኵሉ ወርቅ ወኵሉ ብሩር ወብርት ወኀፂን ቅዱሰ ለይኩን ለእግዚአብሔር ወውስተ መዝገበ እግዚአብሔር ይባእ ።,"But all the silver, and gold, and vessels of brass and iron, are consecrated unto the LORD: they shall come into the treasury of the LORD." +ሕዝቡም ጮኹ፥ ካህናቱም ቀንደ መለከቱን ነፉ፤ ሕዝቡም የቀንደ መለከቱን ድምፅ በሰሙ ጊዜ ታላቅ ጩኸት ጮኹ፥ ቅጥሩም ወደቀ፤ ሕዝቡም ሁሉ እያንዳንዱ አቅንቶ ወደ ፊቱ ወደ ከተማይቱ ወጣ፥ ከተማይቱንም ወሰዱ።,ወወውዑ ሕዝብ ወካህናትኒ ጠቅዑ በመጣቅዕት ወኅቡረ ወውዑ ኵሉ ሕዝብ በዐቢይ ውውዓ ወጽኑዕ ወወድቀ ኵሉ አረፋቲሃ ዘዐውዳ ወቦኡ ኵሉ ሕዝብ ውስተ ሀገር ወኵሎሙ ሮጹ ቅድሜሆሙ ወረከብዋ ለሀገር ።,"So the people shouted when the priests blew with the trumpets: and it came to pass, when the people heard the sound of the trumpet, and the people shouted with a great shout, that the wall fell down flat, so that the people went up into the city, every man straight before him, and they took the city." +በከተማይቱም የነበሩትን ሁሉ፥ ወንዱንና ሴቱን፥ ሕፃኑንና ሽማግሌውን፥ በሬውንም በጉንም አህያውንም፥ በሰይፍ ስለት ፈጽመው አጠፉ።,ወአሕረማ ኢየሱስ ወኵሎ ዘሀለወ ውስቴታ ለይእቲ ሀገር እምተባዕቱ እስከ አንስቱ ወእምንዑሶሙ እስከ ልሂቆሙ ወእስከ ላህመ ወእስከ በግዐ ወእስከ አድገ ቀተሉ በኀፂን ።,"And they utterly destroyed all that was in the city, both man and woman, young and old, and ox, and sheep, and ass, with the edge of the sword." +ኢያሱም ምድሪቱን የሰለሉ ሁለቱን ሰዎች። ወደ ጋለሞታይቱ ቤት ግቡ፥ ከዚያም ሴቲቱንና ያላትን ሁሉ እንደ ማላችሁላት አውጡ አላቸው።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለእልክቱ ክልኤቱ ወራዙት ሰብአ ዐይን እለ ርእዩ ብሔረ ሑሩ ውስተ ቤታ ለእንታክቲ ብእሲት ዘማ ወአውፅእዋ እምህየ ወኵሎ ዘሀለወ ምስሌሃ በከመ መሐልክሙ ላቲ ።,"But Joshua had said unto the two men that had spied out the country, Go into the harlot's house, and bring out thence the woman, and all that she hath, as ye sware unto her." +ሰላዮቹም ብላቴናዎች ገብተው ረዓብን፥ አባትዋንና እናትዋን፥ ወንድሞችዋንም፥ ያላትንም ሁሉ፥ ቤተ ዘመዶችዋንም ሁሉ አወጡ፤ ከእስራኤልም ሰፈር በውጭ አስቀመጡአቸው።,ወቦኡ እልክቱ ክልኤቱ ወራዙት ሰብአ ዐይን እለ ርእይዋ ለ���እቲ ሀገር ውስተ ቤታ ለይእቲ ብእሲት ወአውፅእዋ ለራኣብ ዘማ ወለአቡሃ ወለእማ ወለአኀዊሃ ወለኵሉ ዘመዳ ወኵሎ ዘባቲ ወአብጽሕዋ እስከ አፍአ እምነ ትዕይንቶሙ ለእስራኤል ።,"And the young men that were spies went in, and brought out Rahab, and her father, and her mother, and her brethren, and all that she had; and they brought out all her kindred, and left them without the camp of Israel." +ከተማይቱንም በእርስዋም የነበረውን ሁሉ በእሳት አቃጠሉ፤ ነገር ግን ብሩንና ወርቁን የናሱንና የብረቱንም ዕቃ በእግዚአብሔር ግምጃ ቤት አደረጉት።,ወውዕየት ሀገር ምስለ ኵሉ ዘውስቴታ በእሳት ዘእንበለ ወርቅ ወብሩር ወኵሉ ብርት ወኀፂን ዘአግብኡ ውስተ መዝገበ ቤቱ ለእግዚአብሔር ዘአብኡ ።,"And they burnt the city with fire, and all that was therein: only the silver, and the gold, and the vessels of brass and of iron, they put into the treasury of the house of the LORD." +ኢያሪኮን ሊሰልሉ ኢያሱ የሰደዳቸውንም መልክተኞች ስለ ሸሸገች ጋለሞታይቱን ረዓብን፥ የአባትዋንም ቤተ ሰብ፥ ያላትንም ሁሉ ኢያሱ አዳናቸው፤ እርስዋም በእስራኤል መካከል እስከ ዛሬ ድረስ ተቀምጣለች።,ወራኣብ ዘማ ወኵሉ ቤተ አቡሃ ዘአሕየወ ኢየሱስ ወነበረት ውስተ እስራኤል እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት እስመ ኀብአቶሙ ለሰብአ ዐይን እለ ፈነወ ኢየሱስ ከመ ይርአይዋ ለሀገር ኢያሪኮ ።,"And Joshua saved Rahab the harlot alive, and her father's household, and all that she had; and she dwelleth in Israel even unto this day; because she hid the messengers, which Joshua sent to spy out Jericho." +በዚያን ጊዜም ኢያሱ። ይህችን ከተማ ኢያሪኮን ለመሥራት የሚነሣ ሰው በእግዚአብሔር ፊት ርጉም ይሁን፤ መሠረትዋን ሲጀምር በኵር ልጁ ይጥፋ፥ በርዋንም ሲያቆም ታናሹ ልጁ ይጥፋ ብሎ ማለ።,ወአምሐለ ኢየሱስ በይእቲ ዕለት ወይቤ ርጉመ ለይኩን ዘያነሥኣ ለይእቲ ሀገር ፤ በበኩሩ ለይሳርራ ወበደኃሪ ወልዱ ለያቅም ኆኅተ አንቀጻ ። ወከማሁ ገብረ ኦዘን ዘእምነ ቤቴል ፤ በአቢሮን በኵሩ ሳረራ ወበደኃሪ ወልዱ ዘድኅነ አቀመ ኆኅተ አንቀጻ ።,"And Joshua adjured them at that time, saying, Cursed be the man before the LORD, that riseth up and buildeth this city Jericho: he shall lay the foundation thereof in his firstborn, and in his youngest son shall he set up the gates of it." +እግዚአብሔርም ከኢያሱ ጋር ነበረ፤ ዝናውም በምድር ሁሉ ላይ ወጣ። a,ወሀለወ እግዚአብሔር ምስሌሁ ለኢየሱስ ወበጽሐ ስሙ ውስተ ኵሉ ምድር ።,So the LORD was with Joshua; and his fame was noised throughout all the country. +የእስራኤል ልጆች ግን እርም በሆነው ነገር በደሉ፤ ከይሁዳ ነገድ የሆነ አካን፥ እርሱም የከርሚ ልጅ፥ የዘንበሪ ልጅ፥ የዛራ ልጅ፥ እርም ከሆነው ነገር ወሰደ፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ልጆች ላይ ነደደ።,ወአበሱ ደቂቀ እስራኤል ዐቢየ አበሳ ወነሥኡ እምውስተ ዘአሕረሙ ወነሥአ አካን ወልደ ከርሚ ወልደ ዝንብሪ ወልደ ዛራ ዘእምነ ነገደ ይሁዳ እምውስተ ዘአሕረሙ ወተምዕዐ እግዚአብሔር ላዕለ ደቂቀ እስራኤል ።,"But the children of Israel committed a trespass in the accursed thing: for Achan, the son of Carmi, the son of Zabdi, the son of Zerah, of the tribe of Judah, took of the accursed thing: and the anger of the LORD was kindled against the children of Israel." +ኢያሱም ከቤቴል በምሥራቅ በኩል በቤትአዌን አጠገብ ወዳለችው ወደ ጋይ ሰዎችን ከኢያሪኮ ልኮ። ውጡ ምድሪቱንም ሰልሉ ብሎ ተናገራቸው፤ ሰዎቹም ወጡ፥ ጋይንም ሰለሉ።,ወፈነወ ኢየሱስ ዕደወ እምነ ኢያሪኮ ውስተ ጋይ እንተ መንገለ ቤቴል መንገለ ጽባሒሃ ለቤቴል ወይቤሎሙ እንዘ ይብል ዕረጉ ወርእይዋ ለጋይ ወዐርጉ እሙንቱ ዕደው ወርእይዋ ለጋይ ።,"And Joshua sent men from Jericho to Ai, which is beside Bethaven, on the east side of Bethel, and spake unto them, saying, Go up and view the country. And the men went up and viewed Ai." +ወደ ኢያሱም ተመልሰው። ሁለት ወይም ሦስት ሺህ ያህል ሰው ወጥተው ጋይን ይምቱ እንጂ ሕዝቡ ሁሉ አይውጣ፤ ጥቂቶች ናቸውና ሕዝቡ ሁሉ ወደዚያ ለመሄድ አይድከም አሉት።,ወገብኡ ኀበ ኢየሱስ ወይቤልዎ ኢይዕረግ ኵሉ ሕዝብ አላ ዕሥራ ምእት አው ሠላሳ ምእት ዕደው ይዕረጉ ወይትቃተልዋ ለይእቲ ሀገር ወኵሎሰ ሕዝበ ኢትሰድ ህየ እስመ ውሑዳን እሙንቱ ።,"And they returned to Joshua, and said unto him, Let not all the people go up; but let about two or three thousand men go up and smite Ai; and make not all the people to labour thither; for they are but few." +ሦስት ሺህ ያህል ሰዎችም ወደዚያ ወጡ፤ ከጋይም ሰዎች ፊት ሸሹ።,ወዐርጉ እምውስተ ሕዝብ የአክሉ ሠላሳ ምእት ወአንትዕዎሙ ሰብአ ጋይ ወጐዩ እምቅድመ ገጾሙ ።,So there went up thither of the people about three thousand men: and they fled before the men of Ai. +የጋይም ሰዎች ከእነርሱ ሠላሳ ስድስት ያህል ሰዎችን መቱ፤ ከበሩ እስከ ሸባሪም ድረስ አባረሩአቸው በቍልቍለቱም መቱአቸው፤ የሕዝቡም ልብ ቀለጠ፥ እንደ ውኃም ሆነ።,ወቀተሉ እምኔሆሙ በውስተ ጋይ ሠላሳ ወስድስተ ዕደወ ወእምዝ ዴገንዎሙ እምኀበ አንቀጽ እስከ አጥፍእዎሙ ወቀተልዎሙ በውስተ ሙራድ ወደንገፀ ልቦሙ ለሕዝብ ወኮነ ከመ ማይ ።,"And the men of Ai smote of them about thirty and six men: for they chased them from before the gate even unto Shebarim, and smote them in the going down: wherefore the hearts of the people melted, and became as water." +ኢያሱም ልብሱን ቀደደ፥ እርሱና የእስራኤልም ሽማግሌዎች በእግዚአብሔር ታቦት ፊት እስከ ማታ ድረስ በግምባራቸው ተደፉ፤ በራሳቸውም ላይ ትቢያ ነሰነሱ።,ወሠጠጠ አልባሲሁ ኢየሱስ ወወድቀ ኢየሱስ በገጹ ውስተ ምድር ቅድመ ታቦቱ ለእግዚአብሔር እስከ ሰርክ ውእቱ ወሊቃናቲሆሙ ለእስራኤል ወወደዩ መሬተ ውስተ ርእሶሙ ።,"And Joshua rent his clothes, and fell to the earth upon his face before the ark of the LORD until the eventide, he and the elders of Israel, and put dust upon their heads." +ኢያሱም አለ። ዋይ! ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ በአሞራውያን እጅ አሳልፈህ ትሰጠን ታጠፋንም ዘንድ ይህን ሕዝብ ዮርዳኖስን ለምን አሻገርኸው? በዮርዳኖስ ማዶ መቀመጥን በወደድን ነበር እኮ!,ወይቤ ኢየሱስ ገነይኩ ለከ እግዚኦ እግዚኦ ለምንት አዕድዎ አዕደዎሙ ገብርከ ለዝንቱ ሕዝብ እምነ ዮርዳንስ ከመ ታግብኦሙ ውስተ እዴሆሙ ለአሞሬዎን ወከመ ታጥፍአነ ፤ ሶበ ኀደርነ ወነበርነ ማዕዶተ ዮርዳንስ ።,"And Joshua said, Alas, O Lord GOD, wherefore hast thou at all brought this people over Jordan, to deliver us into the hand of the Amorites, to destroy us? would to God we had been content, and dwelt on the other side Jordan!" +ጌታ ሆይ፥ እስራኤል በጠላቶቻቸው ፊት ከሸሹ ምን እላለሁ?,እግዚኦ ወምንተ እንከ እብል ናሁ ሜጠ እስራኤል ዘባኖ ኀበ ፀሩ ።,"O Lord, what shall I say, when Israel turneth their backs before their enemies!" +ከነዓናውያንም በምድሪቱ የሚኖሩ ሁሉ ሰምተው ይከብቡናል፥ ስማችንንም ከምድር ያጠፋሉ፤ ለታላቁ ስምህም የምታደርገው ምንድር ነው?,ወእምከመ ሰምዑ ከናአን ወኵሎሙ እለ ይነብሩ ውስተ ዛቲ ምድር የዐግቱነ ወያጠፍኡነ እምነ ምድር ወምንተ ተሬሲ ለስምከ ዐቢይ ።,"For the Canaanites and all the inhabitants of the land shall hear of it, and shall environ us round, and cut off our name from the earth: and what wilt thou do unto thy great name?" +እግዚአብሔርም ኢያሱን አለው። ለምን በግምባርህ ተደፍተሃል? ቁም፤,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ተንሥእ ወለምንት ትወድቅ አንተ በገጽከ ።,"And the LORD said unto Joshua, Get thee up; wherefore liest thou thus upon thy face?" +እስራኤል በድሎአል፤ ያዘዝኋቸውንም ቃል ኪዳኔን አፍርሰዋል፤ እርም የሆነውንም ነገር ወሰዱ፥ ሰረቁም፥ ዋሹም፥ በዕቃቸውም ውስጥ ሸሸጉት።,አበሱ ሕዝብ ወክሕዱ በኪዳንየ ዘተካየድኩ ምስሌሆሙ ወነሥኡ እምውስተ ዘሕሩም ወሰረቁ ወወደዩ ውስተ ንዋያቲሆሙ ።,"Israel hath sinned, and they have also transgressed my covenant which I commanded them: for they have even taken of the accursed thing, and have also stolen, and dissembled also, and they have put it even among their own stuff." +ስለዚህም የእስራኤል ልጆች በጠላቶቻቸው ፊት መቆም አይችሉም፤ የተረገሙ ስለ ሆኑ በጠላቶቻቸው ፊት ይሸሻሉ፤ እርም የሆነውንም ነገር ከመካከላችሁ ካላጠፋችሁ ከዚህ በኋላ ከእናንተ ጋር አልሆንም።,ወኢይክሉ እንከ ደቂቀ እስራኤል ቀዊመ ቅድመ ፀሮሙ ወይመይጡ ዘባናቲሆሙ ቅድመ ፀሮሙ እስመ ርጉማነ ኮኑ ወኢይደግም እንከ ሀልዎ ምስሌክሙ ለእመ ኢያውጻእክሙ እምኔክሙ ዘርጉም ።,"Therefore the children of Israel could not stand before their enemies, but turned their backs before their enemies, because they were accursed: neither will I be with you any more, except ye destroy the accursed from among you." +ተነሣና ሕዝቡን ቀድስ፥ እንዲህም በላቸው። እስራኤል ሆይ፥ እርም የሆነ ነገር በመካከልህ አለ፤ እርምም የሆነውን ነገር ከመካከላችሁ እስክታጠፉ ድረስ በጠላቶቻችሁ ፊት መቆም አትችሉም ብሎ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ተናግሮአልና እስከ ነገ ተቀደሱ።,ወተንሥእ ቀድሶሙ ለሕዝብ ወያንጽሑ ርእሶሙ ለጌሠም እስመ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ዘሕሩምአ ሀለወአ ውስቴትክሙ ወኢትክሉ እንከ ቀዊመ ቅድመ ፀርክሙ እስከ ታሴስሉ እምኔክሙአ ዘሕሩምአ ።,"Up, sanctify the people, and say, Sanctify yourselves against to morrow: for thus saith the LORD God of Israel, There is an accursed thing in the midst of thee, O Israel: thou canst not stand before thine enemies, until ye take away the accursed thing from among you." +ነገም በየነገዳችሁ ትቀርባላችሁ፤ እግዚአብሔርም የሚለየው ነገድ በየወገኖቹ ይቀርባል፤ እግዚአብሔርም የሚለየው ወገን በየቤተ ሰቦቹ ይቀርባል፤ እግዚአብሔርም የሚለየው ቤተ ሰብ በየሰዉ ይቀርባል።,ወይጊሡ በጽባሕ ወይትጋብኡ ኵሎሙ በበ ሕዘቢሆሙ ወሕዝብ እንተ አርአየ እግዚአብሔር ላዕሌሃ ለይትፋለጡ በበ ነገዶሙ ይቁሙ ወነገድ እንተ አርአየ እግዚአብሔር ላዕሌሃ ለይትፋለጡ ወይቁሙ በበ ቤቶሙ ወቤት ዘአርአየ እግዚአብሔር ላዕሌሃ ለይትፋለጡ ወለይቁሙ በበ ብእሲሁ ።,"In the morning therefore ye shall be brought according to your tribes: and it shall be, that the tribe which the LORD taketh shall come according to the families thereof; and the family which the LORD shall take shall come by households; and the household which the LORD shall take shall come man by man." +እርም የሆነውም ነገር የተገኘበት ሰው የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን አፍርሶአልና፥ በእስራኤልም ዘንድ በደል አድርጎአልና እርሱና ያለው ሁሉ በእሳት ይቃጠላሉ።,ወብእሲ ዘአርአየ ላዕሌሁ ለያውዕይዎ በእሳት ሎቱ ወለኵሉ ዘዚአሁ እስመ ክሕደ በኪዳኑ ለእግዚአብሔር ወእስመ ገብረ ኀጢአተ ላዕለ እስራኤል ።,"And it shall be, that he that is taken with the accursed thing shall be burnt with fire, he and all that he hath: because he hath transgressed the covenant of the LORD, and because he hath wrought folly in Israel." +ኢያሱም ማልዶ ተነሣ፥ እስራኤልንም በየነገዶቻቸው አቀረበ፤ የይሁዳም ነገድ ተለየ፤,ወጌሠ ኢየሱስ ወአስተጋብኦሙ ለሕዝብ በበ ሕዘቢሆሙ ወአስተርአየ ላዕለ ሕዝበ ይሁዳ ።,"So Joshua rose up early in the morning, and brought Israel by their tribes; and the tribe of Judah was taken:" +የይሁዳንም ወገን አቀረበ የዛራንም ወገን ለየ፤ የዛራንም ወገን ሰዎች አቀረበ፤,ወተፈልጡ በበ ነገዶሙ ዘእምነ ይሁዳ ወአስተርአየ ላዕለ ነገደ ዛሪ ወተፈልጠ ነገደ ዛሪ በበ ቤቱ ወአስተርአየ ላዕለ ቤተ ዘንብሪ ።,And he brought the family of Judah; and he took the family of the Zarhites: and he brought the family of the Zarhites man by man; and Zabdi was taken: +ዘንበሪም ተለየ፤ የቤቱንም ሰዎች አቀረበ፤ ከይሁዳም ነገድ የሆነ የከርሚ ልጅ የዘንበሪ ልጅ የዛራ ልጅ አካን ተለየ።,ወተፈልጠ ቤተ ዘንብሪ በበ ብእሲሁ ወአስተርአየ ላዕለ አካን ወልደ ከርሚ ወልደ ዛራ ዘእምነ ይሁዳ ።,"And he brought his household man by man; and Achan, the son of Carmi, the son of Zabdi, the son of Zerah, of the tribe of Judah, was taken." +ኢያሱም አካንን። ልጄ ሆይ፥ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር ክብር ስጥ፥ ���እርሱም ተናዘዝ፤ ያደረግኸውንም ንገረኝ፤ አትሸሽገኝ አለው።,ወይቤሎ ኢየሱስ ለአካን ወልድየ አእኵቶ ለእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ወእመኖ ወአይድዐኒ ምንተ ገበርከ ወኢትኅባእ እምኔየ ።,"And Joshua said unto Achan, My son, give, I pray thee, glory to the LORD God of Israel, and make confession unto him; and tell me now what thou hast done; hide it not from me." +አካንም መልሶ ኢያሱን። በእውነት የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን በድያለሁ እንዲህና እንዲህም አድርጌአለሁ።,ወአውሥኦ አካን ለኢየሱስ ወይቤሎ አማን አነ አበስኩ ቅድመ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ከመዝ ወከመዝ ገበርኩ ።,"And Achan answered Joshua, and said, Indeed I have sinned against the LORD God of Israel, and thus and thus have I done:" +በዘረፋ መካከል አንድ ያማረ የሰናዖር ካባ፥ ሁለት መቶም ሰቅል ብር፥ ሚዛኑም አምሳ ሰቅል የሆነ ወርቅ አይቼ ተመኘኋቸው፥ ወሰድኋቸውም፤ እነሆም፥ በድንኳኔ ውስጥ በመሬት ተሸሽገዋል፥ ብሩም ከሁሉ በታች ነው አለው።,ሶበ ርኢኩ በውስተ በርበር ልብሰ ዐሥቅ አሐደ ወክልኤ ምእተ ጠፋልሐ ዲድረክመ ዘብሩር ወልሳን አሐቲ እንተ ወርቅ ተአክል ፶ዲድረክመ ተውላጣ ፈተውኩ ወነሣእኩ ወናሁ ሀለወ ድፉን ውስተ ደብተራየ ወጠፋልሐ ብሩርኒ ሀለወ ድፉን መትሕቱ ።,"When I saw among the spoils a goodly Babylonish garment, and two hundred shekels of silver, and a wedge of gold of fifty shekels weight, then I coveted them, and took them; and, behold, they are hid in the earth in the midst of my tent, and the silver under it." +ኢያሱም መልክተኞች ሰደደ ወደ ድንኳኑም ሮጡ፤ እነሆም፥ በድንኳኑ ውስጥ ተሸሽጎ ነበር፥ ብሩም በበታቹ ነበረ።,ወፈነወ ኢየሱስ ደቆ ወሮጹ ኀበ ትዕይንት ውስተ ደብተራሁ ወሀለወ ዝንቱ ድፉን ውስተ ደብተራሁ ወብሩርኒ ሀለወ ምስሌሁ መትሕቶ ።,"So Joshua sent messengers, and they ran unto the tent; and, behold, it was hid in his tent, and the silver under it." +ከድንኳኑም ውስጥ ወስደው ወደ ኢያሱና ወደ እስራኤል ልጆች ሁሉ አመጡት፤ በእግዚአብሔርም ፊት አኖሩት።,ወአውፅኡ እምውስተ ደብተራሁ ወወሰዱ ኀበ ኢየሱስ ወኀበ ኵሉ ሊቃናተ እስራኤል ወአንበሩ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And they took them out of the midst of the tent, and brought them unto Joshua, and unto all the children of Israel, and laid them out before the LORD." +ኢያሱና እስራኤል ሁሉ የዛራን ልጅ አካንን፥ ብሩንም፥ ካባውንም፥ ወርቁንም፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቹንም፥ በሬዎቹንም፥ አህያዎቹንም፥ በጎቹንም፥ ድንኳኑንም፥ ያለውንም ሁሉ ወስደው ወደ አኮር ሸለቆ አመጡአቸው።,ወነሥኦ ኢየሱስ ለአካን ወልደ ዛራ ወለውእቱ ብሩር ወለውእቱ ልብስ ወለይእቲ ልሳን እንተ ወርቅ ወወሰዶሙ ውስተ ቈላተ አኮር ወለደቂቁ ወለአዋልዲሁ ወለአልህምቲሁ ወለአባግዒሁ ወለአእዱጊሁ ወለደብተራሁ ወለኵሉ ንዋዩ ወወሰዶሙ ውስተ ኤሜቃኮር ።,"And Joshua, and all Israel with him, took Achan the son of Zerah, and the silver, and the garment, and the wedge of gold, and his sons, and his daughters, and his oxen, and his asses, and his sheep, and his tent, and all that he had: and they brought them unto the valley of Achor." +ኢያሱም። ለምን አስጨነቅኸን? እግዚአብሔር ዛሬ ያስጨንቅሃል አለው፤ እስራኤልም ሁሉ በድንጋይ ወገሩት፤ በእሳትም አቃጠሉአቸው፥ በድንጋይም ወገሩአቸው።,ወይቤሎ ኢየሱስ ለአካን ለምንት ሠሮከነ ፤ ለይሠሩከ እግዚአብሔር በከመ ዮም ወወገርዎ በእብን ኵሎሙ እስራኤል ወአውዐይዎሙ በእሳት ወወገርዎሙ በእብን ።,"And Joshua said, Why hast thou troubled us? the LORD shall trouble thee this day. And all Israel stoned him with stones, and burned them with fire, after they had stoned them with stones." +በላዩም እስከ ዛሬ ድረስ ያለ ታላቅ የድንጋይ ክምር ከመሩ፤ እግዚአብሔርም ከቍጣው ትኵሳት ተመለሰ። ስለዚህም የዚያ ስፍራ ስም እስከ ዛሬ ድረስ የአኮር ሸለቆ ተብሎ ተጠራ።,ወአቀሙ ሎቱ ሐውልተ እንተ እብን እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ወአኅደገ እግ���አብሔር መንሱተ መዐቱ ወበበይነ ዝንቱ ሰመዮ ኤሜቃኮር እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ።,"And they raised over him a great heap of stones unto this day. So the LORD turned from the fierceness of his anger. Wherefore the name of that place was called, The valley of Achor, unto this day." +እንዲህም ሆነ፤ በዮርዳኖስ ማዶ በተራራማው በቈላውም በታላቁ ባሕር ዳር በሊባኖስም ፊት ለፊት የነበሩ ነገሥታት ሁሉ፥ ኬጢያዊ አሞራዊም ከነዓናዊም ፌርዛዊም ኤዊያዊም ኢያቡሳዊም፥ ይህን በሰሙ ጊዜ፥,ወሰምዑ እለ ይነብሩ ገባኦን ኵሎ ዘገብረ እግዚአብሔር ላዕለ ኢያሪኮ ወላዕለ ጋይ ።,"And it came to pass, when all the kings which were on this side Jordan, in the hills, and in the valleys, and in all the coasts of the great sea over against Lebanon, the Hittite, and the Amorite, the Canaanite, the Perizzite, the Hivite, and the Jebusite, heard thereof;" +ኢያሱንና እስራኤልን ሊወጉ አንድ ሆነው ተሰበሰቡ።,ወገብሩ እሙንቱሂ በጕሕሉት ወመጽኡ ሠኒቆሙ ወአስተዳሊዎሙ ወጾሩ መሣንቀ ብሉየ ዲበ መታክፊሆሙ ወዝቀ ወይን ብሉየ ወሥጡጠ ወጥቁበ ።,"That they gathered themselves together, to fight with Joshua and with Israel, with one accord." +የገባዖን ሰዎች ግን ኢያሱ በኢያሪኮና በጋይ ያደረገውን በሰሙ ጊዜ፥,ወብቱክ ቶታነ አሣእኒሆሙ ወብሉይ አሥእኒሆሙ ወግቱት ውስተ እገሪሆሙ ወአልባሲሆሙኒ ብሉይ ላዕሌሆሙ ወኅብስተ ሥንቆሙኒ ይቡስ ወሥሕቡብ ወንቁዝ ።,"And when the inhabitants of Gibeon heard what Joshua had done unto Jericho and to Ai," +እነርሱ ደግሞ ተንኰል አደረጉ፤ ለራሳቸውም ስንቅ ያዙ፥ በአህዮቻቸውም ላይ አሮጌ ዓይበትና ያረጀና የተቀደደ የተጠቀመም የጠጅ አቁማዳ ጫኑ።,ወመጽኡ ኀቤሁ ለኢየሱስ ውስተ ትዕይንተ እስራኤል እስከ ገልጋላ ወይቤልዎሙ ለኢየሱስ ወለኵሉ እስራኤል እምርሑቅ ብሔር መጻእነ ወይእዜኒ ተማሐሉ ምስሌነ ።,"They did work wilily, and went and made as if they had been ambassadors, and took old sacks upon their asses, and wine bottles, old, and rent, and bound up;" +ያረጀ የተጠቀመም ጫማ በእግራቸው አደረጉ አሮጌም ልብስ ለበሱ፤ ለስንቅም የያዙት እንጀራ ሁሉ የደረቀና የሻገተ ነበረ።,ወይቤልዎሙ ደቂቀ እስራኤል ለኮራውያን እፎ ንትማሐል ምስሌክሙ መሐላ ዑቁ ዮጊ ቅሩባነ ትነብሩ ።,"And old shoes and clouted upon their feet, and old garments upon them; and all the bread of their provision was dry and mouldy." +ኢያሱም ወደ ሰፈረበት ወደ ጌልገላ ሄደው ለእርሱና ለእስራኤል ሰዎች። ከሩቅ አገር መጥተናል፤ አሁንም ከእኛ ጋር ኪዳን አድርጉ አሉ።,ወይቤልዎ ለኢየሱስ ንሕነሰ አግብርቲከ ንሕነ ወይቤሎሙ እምአይቴ አንትሙ ወእምአይቴ መጻእክሙ ።,"And they went to Joshua unto the camp at Gilgal, and said unto him, and to the men of Israel, We be come from a far country: now therefore make ye a league with us." +የእስራኤልም ሰዎች ኤዊያውያንን። ምናልባት በመካከላችን የምትቀመጡ እንደ ሆነ እንዴትስ ከእናንተ ጋር ቃል ኪዳን እናደርጋለን? አሉአቸው።,ወይቤልዎ እምነ ርሑቅ ብሔር ጥቀ መጻእነ ንሕነ አግብርቲከ በስመ እግዚአብሔር አምላክከ እስመ ሰማዕነ ዘበእንቲአሁ ወኵሎ ዘገብረ በግብጻውያን ፤,"And the men of Israel said unto the Hivites, Peradventure ye dwell among us; and how shall we make a league with you?" +ኢያሱንም። እኛ ባሪያዎችህ ነን አሉት። ኢያሱም። እናንተ እነማን ናችሁ? ከወዴትስ መጣችሁ? አላቸው።,ወኵሎ ዘገብረ በክልኤቱ ነገሥተ አሞሬዎን እለ ይነብሩ ውስተ ማዕዶተ ዮርዳንስ ሴዎን ንጉሠ ሔሴቦን ወአግ ንጉሠ ባሳን ዘይነብር ውስተ አስጠሮት ወውስተ ኤድራይን ።,"And they said unto Joshua, We are thy servants. And Joshua said unto them, Who are ye? and from whence come ye?" +እነርሱም አሉት። ከአምላክህ ከእግዚአብሔር ስም የተነሣ እጅግ ከራቀ አገር ባሪያዎችህ መጥተናል፤ ዝናውንም፥ በግብፅም ያደረገውን ሁሉ፥,ወሶበ ሰማዕነ ይቤሉነ ሊቃናቲነ ወኵሉ ሰብአ ብሔርነ ንሥኡ ሥንቀክሙ ለፍኖት ወሑሩ ተቀበልዎሙ ወበልዎሙ አግ���ርቲክሙ ንሕነ ወይእዜኒ ተማሐሉ ምስሌነ መሐላ ።,"And they said unto him, From a very far country thy servants are come because of the name of the LORD thy God: for we have heard the fame of him, and all that he did in Egypt," +በዮርዳኖስ ማዶም በነበሩት በሁለቱ በአሞራውያን ነገሥታት በሐሴቦን ንጉሥ በሴዎን በአስታሮትም በነበረው በባሳን ንጉሥ በዐግ ያደረገውን ሁሉ ሰምተናል።,ወናሁ ዝንቱ ኅብስትነ እንዘ ምውቅ ውእቱ ነሣእናሁ እምነ አብያቲነ በዕለተ ወፃእነ ከመ ንምጻእ ኀቤክሙ ወይእዜሰ ነቅዘ ወየብሰ ።,"And all that he did to the two kings of the Amorites, that were beyond Jordan, to Sihon king of Heshbon, and to Og king of Bashan, which was at Ashtaroth." +ሽማግሌዎቻችንም በምድራችንም የሚኖሩት ሁሉ። ለመንገድ ስንቅ በእጃችሁ ያዙ፥ ልትገናኙአቸውም ሂዱ። እኛ ባሪያዎቻችሁ ነን፤ አሁንም ከእኛ ጋር ቃል ኪዳን አድርጉ በሉአቸው አሉን።,ወዝንቱኒ ዝቃተ ወይንነ ዘመላእናሁ ሐዲሰ ወይእዜሰ ዐርቀ ወበልየ ወተሠጠ ወአልባሲነሂ ወአሥእንነሂ በልየ እስመ ጥቀ ርሑቅ ፍኖት ።,"Wherefore our elders and all the inhabitants of our country spake to us, saying, Take victuals with you for the journey, and go to meet them, and say unto them, We are your servants: therefore now make ye a league with us." +ወደ እናንተ ለመምጣት በተነሣንበት ቀን ይህን እንጀራ ትኩሱን ለስንቅ ከቤታችን ወሰድነው፤ አሁንም እነሆ፥ ደርቆአል፥ ሻግቶአልም።,ወነሥኡ መኳንንት ሥንቆሙ ወኢተስእሉ በኀበ እግዚአብሔር ።,"This our bread we took hot for our provision out of our houses on the day we came forth to go unto you; but now, behold, it is dry, and it is mouldy:" +እነዚህም የጠጅ አቁማዳዎች አዲስ ሳሉ ሞላንባቸው፤ እነሆም፥ ተቀድደዋል፤ መንገዳችንም እጅግ ስለ ራቀብን እነዚህ ልብሶቻችንና ጫማዎቻችን አርጅተዋል።,ወገብረ ኢየሱስ ሰላመ ምስሌሆሙ ወተማሐለ ምስሌሆሙ ከመ ያድኅኖሙ ወመሐሉ ሎሙ መላእክተ ተዓይን ።,"And these bottles of wine, which we filled, were new; and, behold, they be rent: and these our garments and our shoes are become old by reason of the very long journey." +ሰዎቹም ከስንቃቸው ወሰዱ፥ እግዚአብሔርንም አልጠየቁም።,ወኮነ እምድኅረ ሠሉስ መዋዕል እምድኅረ ተማሐሉ ምስሌሆሙ መሐላ ሰምዑ ከመ እምቅሩብ እሙንቱ ወከመ ኀቤሆሙ እሙንቱ ይነብሩ ።,"And the men took of their victuals, and asked not counsel at the mouth of the LORD." +ኢያሱም ከእነርሱ ጋር ሰላም አደረገ፥ በሕይወት እንዲተዋቸውም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፤ የማኅበሩም አለቆች ማሉላቸው።,ወግዕዙ ደቂቀ እስራኤል ወበጽሑ ውስተ አህጉሪሆሙ አመ ሣልስት ዕለት ወእላንቱ እማንቱ አህጉሪሆሙ ገባኦን ወ ክፊራ ወቤሮት ወአህጉረ ኢያርም ።,"And Joshua made peace with them, and made a league with them, to let them live: and the princes of the congregation sware unto them." +ከእነርሱም ጋር ቃል ኪዳን ካደረጉ ከሦስት ቀን በኋላ ጎረቤቶቻቸው እንደ ሆኑ በመካከላቸውም እንደ ኖሩ ሰሙ።,ወኢተቃተልዎሙ ደቂቀ እስራኤል እስመ መሐሉ ሎሙ ኵሎሙ መላእክተ ተዓይን በእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ወአንጐርጐሩ ኵሉ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ላዕለ መላእክቲሆሙ ።,"And it came to pass at the end of three days after they had made a league with them, that they heard that they were their neighbours, and that they dwelt among them." +የእስራኤልም ልጆች ተጕዘው በሦስተኛው ቀን ወደ ከተሞቻቸው መጡ፤ የከተሞቻቸውም ስም ገባዖን፥ ከፊራ፥ ብኤሮት፥ ቂርያትይዓሪም ነበረ።,ወይቤልዎሙ ኵሉ መላእክት ለኵሉ ተዓይን ንሕነ መሐልነ ሎሙ በእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ወይእዜኒ ኢንክል ለኪፎቶሙ ወኢበምንትኒ ።,"And the children of Israel journeyed, and came unto their cities on the third day. Now their cities were Gibeon, and Chephirah, and Beeroth, and Kirjathjearim." +የሕዝቡም አለቆች በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስለ ማሉላቸው የእስራኤል ልጆች አልመቱአቸውም። ማኅበሩም ሁሉ በአለቆቹ ላይ አጕረመረሙ።,ወከመዝ ባ���ቱ ንገብር ናሐይዎሙ ወንቀንዮሙ ወኢይከውን ላዕሌነ መንሱት በበይነ ዘመሐልነ ሎሙ ።,"And the children of Israel smote them not, because the princes of the congregation had sworn unto them by the LORD God of Israel. And all the congregation murmured against the princes." +አለቆቹም ሁሉ ለማኅበሩ ሁሉ። በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ምለንላቸዋል፤ ስለዚህም እንነካቸው ዘንድ አይገባንም።,ወይቤልዎሙ መላእክት አሕየውናክሙ ወሤምናክሙ ትሕጥቡ ዕፀ ወትቅድሑ ማየ ለኵሉ ተዓይን ወከመዝ አዘዝዎሙ መላአክት ።,"But all the princes said unto all the congregation, We have sworn unto them by the LORD God of Israel: now therefore we may not touch them." +ስለ ማልንላቸው መሓላ ቍጣ እንዳይወርድብን ይህን እናድርግባቸው፥ በሕይወትም እንተዋቸው አሉአቸው።,ወጸውዖሙ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ለምንት ተሳለቅሙ ላዕሌየ ወትቤሉኒ ርሑቃን ንሕነ ጥቀ እምኔክሙ ወናሁ አድያሚሆሙ አንትሙ ለእለ ይነብሩ ምስሌነ ።,"This we will do to them; we will even let them live, lest wrath be upon us, because of the oath which we sware unto them." +አለቆቹም። በሕይወት ይኑሩ አሉአቸው፤ አለቆቹም እንደ ተናገሩአቸው ለማኅበሩ ሁሉ እንጨት ቆራጮች ውኃም ቀጂዎች ሆኑ።,ወይእዜኒ ርጉማነ ኩኑ ኢይስዐር እምኔክሙ ገብር ዘየሐጥብ ዕፀ ወዘይቀድሕ ማየ ሊተ ወለአምላክየ ።,"And the princes said unto them, Let them live; but let them be hewers of wood and drawers of water unto all the congregation; as the princes had promised them." +ኢያሱም ጠርቶ። እናንተ በመካከላችን ስትኖሩ። ከእናንተ እጅግ የራቅን ነን ብላችሁ ለምን አታለላችሁን?,ወአውሥአዎ ወይቤልዎ ዜና ዜነውነ ኵሎ ዘይቤሎ እግዚአብሔር አምላክከ ለሙሴ ቍልዔሁ ከመ የሀብክሙዋ ለዛቲ ምድር ወከመ ያጥፍአነ ወለኵሉ እለ ይነብሩ ውስቴታ እምቅድመ ገጽክሙ ወበበይነዝ ገበርነ ዘንተ ነገረ ።,"And Joshua called for them, and he spake unto them, saying, Wherefore have ye beguiled us, saying, We are very far from you; when ye dwell among us?" +አሁንም የተረገማችሁ ናችሁ፤ ለአምላኬም ቤት እንጨት ቈራጭ ውኃም ቀጂ የሆነ ባሪያ ከእናንተ ለዘላለም አይጠፋም አላቸው።,ወይእዜኒ ናሁ ንሕነ ውስተ እደዊክሙ ዘከመ ፈቀድክሙ ወዘከመ ይኤድመክሙ ትረስዩነ ረስዩነ ።,"Now therefore ye are cursed, and there shall none of you be freed from being bondmen, and hewers of wood and drawers of water for the house of my God." +መልሰውም ኢያሱን። እኛ ባሪያዎችህ ምድሪቱን ሁሉ ይሰጣችሁ ዘንድ፥ በእርስዋም የሚኖሩትን ሁሉ ከፊታችሁ ያጠፋ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ባሪያውን ሙሴን እንዳዘዘ በእውነት ሰምተናል፥ ስለዚህም ከእናንተ የተነሣ ስለ ነፍሳችን እጅግ ፈራን፥ ይህንንም ነገር አድርገናል።,ወአድኀኖሙ ኢየሱስ በይእቲ ዕለት ።,"And they answered Joshua, and said, Because it was certainly told thy servants, how that the LORD thy God commanded his servant Moses to give you all the land, and to destroy all the inhabitants of the land from before you, therefore we were sore afraid of our lives because of you, and have done this thing." +አሁንም፥ እነሆ፥ በእጅህ ውስጥ ነን፤ ለዓይንህም መልካምና ቅን የመሰለውን ነገር አድርግብን አሉት።,ወረሰዮሙ ከማሁ ወፋርያነ ዕፀው ወሐዋርያነ ማይ ለኵሉ ተዓይን ወለምሥዋዐ እግዚአብሔር ወበበይነ ዝንቱ ኮኑ ሰብአ ገባኦን ወፋርያነ ዕፀው ወሐዋርያነ ማይ ለኵሉ ተዓይን ወለምሥዋዐ እግዚአብሔር እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ወለመካን ዘኀርየ እግዚአብሔር ።,"And now, behold, we are in thine hand: as it seemeth good and right unto thee to do unto us, do." +እግዚአብሔርም ኢያሱን። አትፍራ፥ አትደንግጥ፤ ሰልፈኞችን ሁሉ ከአንተ ጋር ውሰድ፥ ተነሥተህም ወደ ጋይ ውጣ፤ እይ፥ የጋይን ንጉሥ ሕዝቡንም ከተማውንም ምድሩንም በእጅህ ሰጥቼሃለሁ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ኢትፍራህ ወኢትደንግፅ ንሥኦሙ ምስሌከ ለኵሎሙ ዕደው መስተቃትላን ወተንሥእ ወዕረግ ውስተ ጋይ እስመ ናሁ አግባእክዎ ውስተ እደዊከ ለንጉሠ ጋይ ወለሕዝቡሂ ወለሀገሩሂ ወለምድሩሂ ።,"And the LORD said unto Joshua, Fear not, neither be thou dismayed: take all the people of war with thee, and arise, go up to Ai: see, I have given into thy hand the king of Ai, and his people, and his city, and his land:" +በኢያሪኮና በንጉሥዋም እንዳደረግህ እንዲሁ በጋይና በንጉሥዋ ታደርጋለህ፤ ምርኮዋንና ከብትዋን ግን ለራሳችሁ ትዘርፋላችሁ፤ ከከተማይቱም በስተ ኋላ ድብቅ ጦር አስቀምጥ አለው።,ወትገብሮሙ ለጋይ ወለንጉሦሙ ከመ ገበርካሃ ለኢያሪኮ ወንጉሣ ወበርበረ እንስሳሆሙ በርብር ለርእስከ ወባሕቱ ፈኑ ይዕግትዋ ለሀገር እንተ መንገለ ከዋላሃ ።,"And thou shalt do to Ai and her king as thou didst unto Jericho and her king: only the spoil thereof, and the cattle thereof, shall ye take for a prey unto yourselves: lay thee an ambush for the city behind it." +ኢያሱም ሰልፈኞቹም ሁሉ ወደ ጋይ ሊወጡ ተነሡ፤ ኢያሱም ጽኑዓን ኃያላን የሆኑትን ሠላሳ ሺህ ሰዎች መረጠ በሌሊትም ሰደዳቸው፥,ወተንሥአ ኢየሱስ ወኵሉ ሕዝብ ዘመስተቃትላን ወዐርጉ ውስተ ጋይ ወኀርየ ኢየሱስ ሠለስተ እልፈ ዕደወ ጽኑዓነ ወመስተቃትላነ ወኀያላነ ወፈነዎሙ በሌሊት ።,"So Joshua arose, and all the people of war, to go up against Ai: and Joshua chose out thirty thousand mighty men of valour, and sent them away by night." +እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። እነሆ፥ ከከተማይቱ በስተ ኋላ ተደበቁ፤ ከከተማይቱ አትራቁ፥ ሁላችሁም ተዘጋጁ፤,ወአዘዞሙ ወይቤሎሙ ሑሩ ከመ ታእምሩ ዕግትዋ ለሀገር እንተ መንገለ ከዋላሃ ለሀገር ወኢትርሐቁ በሕቁ እምነ ሀገር ወንበሩ ኵልክሙ ድልዋኒክሙ ።,"And he commanded them, saying, Behold, ye shall lie in wait against the city, even behind the city: go not very far from the city, but be ye all ready:" +እኔ ከእኔም ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ ወደ ከተማይቱ እንቀርባለን፤ እኛንም ሊገናኙ እንደ ፊተኛው በወጡ ጊዜ ከፊታቸው እንሸሻለን፤,ወአንሰ ወኵሉ እለ ምስሌየ ነሐውር ኀበ ሀገር ወሶበ ወፅኡ ሰብአ ጋይ ወተቀበሉነ ከመ ቀዲሙ ንጐይይ እምቅድመ ገጾሙ ።,"And I, and all the people that are with me, will approach unto the city: and it shall come to pass, when they come out against us, as at the first, that we will flee before them," +አስቀድመን እንደ ሸሸን የምንሸሽ ይመስላቸዋልና ከከተማይቱ እስክናርቃቸው ድረስ ወጥተው ይከተሉናል፤ እኛም ከፊታቸው እንሸሻለን።,ወሶበ ወፅኡ ወዴገኑነ ናርሕቆሙ እምነ ሀገር ወይብሉ ነትዑ እሉሂ እምቅድመ ገጽነ ከመ ቀዲሙ ወንሕነሰ ንጐይይ እምቅድመ ገጾሙ ።,"(For they will come out after us) till we have drawn them from the city; for they will say, They flee before us, as at the first: therefore we will flee before them." +እናንተም ከተደበቃችሁበት ስፍራ ተነሡ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር እርስዋን በእጃችሁ አሳልፎ ይሰጣልና ከተማይቱን ያዙ።,ወእምዝ እንከ ተንሥኡ አንትሙሂ ወአጥፍእዋ ለሀገሮሙ ወያገብኣ እግዚአብሔር አምላክክሙ ውስተ እደዊክሙ ።,"Then ye shall rise up from the ambush, and seize upon the city: for the LORD your God will deliver it into your hand." +በያዛችኋትም ጊዜ ከተማይቱን በእሳት አቃጥሉአት፤ እንደ እግዚአብሔር ቃል አድርጉ፤ እነሆ፥ አዝዣችኋለሁ።,ወእምከመ ቦእክምዋ ለሀገሮሙ አውዕይዋ በእሳት ወግበሩ በከመ እቤለክሙ ናሁ አዘዝኩክሙ ።,"And it shall be, when ye have taken the city, that ye shall set the city on fire: according to the commandment of the LORD shall ye do. See, I have commanded you." +ኢያሱም ሰደዳቸው፤ ወደሚደበቁበትም ስፍራ ሄዱ፥ በጋይና በቤቴል መካከልም በጋይ በምዕራብ በኩል ተቀመጡ፤ ኢያሱ ግን በዚያች ሌሊት በሕዝቡ መካከል አደረ።,ወፈነዎሙ ኢየሱስ ወሖሩ ይዕግቱ ወነበሩ ማእከለ ቤቴል ወማእከለ ጋይ እምኀበ ባሕረ ጋይ ወቤተ ኢየሱስ ህየ በይእቲ ሌሊት ማእከለ ሕዝብ ።,"Joshua therefore sent them forth: and they went to lie in ambush, and abode between Bethel and Ai, on the west side of Ai: but Joshua lodged that night among the people." +ኢያሱም ማልዶ ተነሣ፥ ሕዝቡንም አሰለፈ�� እርሱም የእስራኤልም ሽማግሌዎች ከሕዝቡ በፊት ወደ ጋይ ወጡ።,ወጌሠ ኢየሱስ በጽባሕ ወርእዮሙ ለሕዝብ ወዐርጉ ውእቱ ወሊቃናቲሆሙ ለእስራኤል ፍጽመ ቅድመ ሕዝብ ላዕለ ጋይ ።,"And Joshua rose up early in the morning, and numbered the people, and went up, he and the elders of Israel, before the people to Ai." +ከእርሱም ጋር የነበሩ ሰልፈኞች ሁሉ ወጥተው ቀረቡ፥ ወደ ከተማይቱም ፊት ደረሱ፥ በጋይም በሰሜን በኩል ሰፈሩ፤ በእነርሱና በጋይም መካከል ሸለቆ ነበረ።,ወዐርጉ ኵሎሙ ሕዝብ መስተቃትላን ምስሌሁ ወሶበ ሖሩ ወበጽሑ ቅድመ ሀገር እንተ መንገለ ጽባሒሃ ። ወእለሂ ዐገትዋ ለሀገር እንተ መንገለ ጽባሐ ባሕር ወተአኀዝዋ እንተ መንገለ መስዕ ለጋይ ወፂኦት ማእከሎሙ ወማእከለ ጋይ ።,"And all the people, even the people of war that were with him, went up, and drew nigh, and came before the city, and pitched on the north side of Ai: now there was a valley between them and Ai." +አምስት ሺህ ያህል ሰዎችንም ወስዶ በቤቴልና በጋይ መካከል በከተማይቱም በምዕራብ በኩል ደብቆ አስቀመጣቸው።,ወነሥአ ኀምሳ ምእተ ብእሴ ወአንበሮሙ ይዕግቱ ማእከለ ቤትውን ወማእከለ ጋይ መንገለ ባሕረ ጋይ ።,"And he took about five thousand men, and set them to lie in ambush between Bethel and Ai, on the west side of the city." +በከተማይቱ በሰሜን በኩል የነበሩትን ሠራዊት ሁሉ በከተማይቱም በምዕራብ በኩል የተደበቁትን ሕዝብ አኖሩ፤ ኢያሱም በዚያች ሌሊት ወደ ሸለቆው መካከል ሄደ።,ወአኅደሩ ኵሉ ሕዝብ ተዓይኒሆሙ እንተ መንገለ መስዕ ዘሀገር ወጽንፉ እስከ ባሕረ ሀገር ወሖረ ኢየሱስ በይእቲ ሌሊት ማእከለ ውእቱ ፂኦት ።,"And when they had set the people, even all the host that was on the north of the city, and their liers in wait on the west of the city, Joshua went that night into the midst of the valley." +የጋይም ንጉሥ ባየ ጊዜ የከተማይቱ ሰዎች ቸኵለው በማለዳ ተነሡ፤ እርሱና ሕዝቡም ሁሉ በተወሰነው ጊዜ በዓረባ ፊት ወዳለው ወደ አንድ ስፍራ እስራኤልን በሰልፍ ለመገናኘት ወጡ፤ ከከተማይቱ በስተ ኋላ ግን ድብቅ ጦር እንዳለ አያውቅም ነበር።,ወሶበ ሰምዐ ንጉሠ ጋይ ጌሠ ፍጡነ ወወፅኡ ሰብአ ሀገር ወተቀበልዎሙ እንተ ቅድሜሆሙ ከመ ይትቃተልዎሙ ውእቱ ወኵሉ ሕዝብ ዘምስሌሁ በጊዜሃ መንጸረ አራባ ወኢያእመረ ውእቱሰ ከመ ዐገትዎሙ እንተ መንገለ ከወላሃ ለሀገር ።,"And it came to pass, when the king of Ai saw it, that they hasted and rose up early, and the men of the city went out against Israel to battle, he and all his people, at a time appointed, before the plain; but he wist not that there were liers in ambush against him behind the city." +ኢያሱም እስራኤልም ሁሉ ድል የተነሡ መስለው ከፊታቸው በምድረ በዳው መንገድ ሸሹ።,ወሶበ በጽሕዎሙ ጐዩ ኢየሱስ ወኵሉ እስራኤል እምቅድመ ገጾሙ ወነትዑ ውስተ ፍኖተ ገዳም ።,"And Joshua and all Israel made as if they were beaten before them, and fled by the way of the wilderness." +በከተማይቱም የነበሩ ሰዎች ሁሉ ሊያሳድዱአቸው ተጠሩ፤ ኢያሱንም አሳደዱት፥ ከከተማይቱም እንዲርቁ አደረጓቸው።,ወኄለ ኵሉ ሕዝበ ብሔር ወተለውዎሙ ወሰደድዎሙ ወዴገንዎሙ እምድኅሬሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And all the people that were in Ai were called together to pursue after them: and they pursued after Joshua, and were drawn away from the city." +በጋይና በቤቴልም ውስጥ እስራኤልን ለማሳደድ ያልወጣ ሰው አልነበረም፤ ከተማይቱንም ከፍተው ተዉ፥ እስራኤልንም አሳደዱት።,ወርሒቆሙ እሙንቱ እምነ ሀገር ሶበ አልቦ ዘተርፈ ወኢመኑሂ ውስተ ጋይ ወውስተ ቤቴል ዘኢተለዎሙ ወዘኢዴገኖሙ ለእስራኤል ወኀደግዋ ለሀገር ርኁተ ወሰደድዎሙ ለእስራኤል ወደገንዎሙ ።,"And there was not a man left in Ai or Bethel, that went not out after Israel: and they left the city open, and pursued after Israel." +እግዚአብሔር ኢያሱን። ጋይን በእጅህ አሳልፌ እሰጥሃለሁና በእጅህ ያለውን ጦር በላይዋ ዘርጋ አለው፤ ኢያሱም በእጁ ያለውን ጦር በከተማይቱ ላይ ዘረጋ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኢየሱስ አልዕል እዴከ በጋይሶ ዘውስተ እዴከ ላዕለ ጋይ እስመ ውስተ እዴከ አግባእክዋ ወእለሂ ዐገቱ ለይትነሥኡ ፍጡነ እምነ መካናቲሆሙ ወአልዐለ እዴሁ ኢየሱስ በጋይሶ ላዕለ ሀገር ።,"And the LORD said unto Joshua, Stretch out the spear that is in thy hand toward Ai; for I will give it into thine hand. And Joshua stretched out the spear that he had in his hand toward the city." +የተደበቁትም ፈጥነው ከስፍራቸው ተነሡ፥ ኢያሱም እጁን በዘረጋ ጊዜ ሮጡ፥ ወደ ከተማይቱም ገብተው ያዙአት፤ ፈጥነውም ከተማይቱን በእሳት አቃጠሉአት።,ወተንሥኡ እለሂ ዐገቱ ፍጡነ እምነ መካናቲሆሙ ወወፅኡ ሶበ አልዐለ እዴሁ በጋይሶ ወቦኡ ሀገረ ወረከብዋ ወአውዐይዋ ፍጡነ በእሳት ።,"And the ambush arose quickly out of their place, and they ran as soon as he had stretched out his hand: and they entered into the city, and took it, and hasted and set the city on fire." +የጋይም ሰዎች ወደ ኋላቸው ዞረው የከተማይቱ ጢስ ወደ ሰማይ ሲወጣ አዩ፥ ወዲህና ወዲያም መሸሽ አልቻሉም፤ ወደ ምድረ በዳም የሸሹ ሕዝብ በሚያሳድዱአቸው ላይ ተመለሱ።,ወሶበ ነጸሩ ድኅሬሆሙ ሰብአ ጋይ ወርእዩ ጢሰ የዐርግ ውስተ ሰማይ እምውስተ ሀገሮሙ ኀጥኡ እንከ ኀበ ይጐዩ ኢለፌ ወኢለፌ ወሕዝብኒ እለ ጐዩ ውስተ ገዳም ተመይጥዎሙ ለእለ ዴገንዎሙ ።,"And when the men of Ai looked behind them, they saw, and, behold, the smoke of the city ascended up to heaven, and they had no power to flee this way or that way: and the people that fled to the wilderness turned back upon the pursuers." +ኢያሱም እስራኤልም ሁሉ ተደብቀው የነበሩት ከተማይቱን እንደ ያዙ፥ የከተማይቱም ጢስ እንደ ተነሣ ባዩ ጊዜ ወደ ኋላ ተመልሰው የጋይን ሰዎች ገደሉ።,ወርእየ ኢየሱስ ከመ ረከብዋ ለሀገር እለ ዐገትዋ ወአእመሩ ሶበ ርእዩ ጢሰ የዐርግ ውስተ ሰማይ እምነ ሀገር ወእምዝ ተመይጡ ወቀተልዎሙ ለሰብአ ጋይ ።,"And when Joshua and all Israel saw that the ambush had taken the city, and that the smoke of the city ascended, then they turned again, and slew the men of Ai." +ሌሎቹም በላያቸው ከከተማይቱ ወጡ፤ የጋይም ሰዎች በእስራኤል መካከል ሆኑ፥ እስራኤልም ከበቡአቸው፤ አንድ እንኳ ሳይቀር ሳያመልጥም ገደሉአቸው።,ወእልክቱሂ ወፅኡ እምነ ሀገር ወተቀበልዎሙ ወአግብእዎሙ ማእከለ ትዕይንቶሙ ለእስራኤል ወቀተልዎሙ ወእልክቱሂ እምከሓ ወእሉሂ እምለፌ እስከ ኢያትረፉ እምኔሆሙ ነፋጺተ ዘድኅነ ።,"And the other issued out of the city against them; so they were in the midst of Israel, some on this side, and some on that side: and they smote them, so that they let none of them remain or escape." +የጋይንም ንጉሥ ሳይሞት ይዘው ወደ ኢያሱ አመጡት።,ወአኀዝዎ ለንጉሠ ጋይ ሕያዎ ወወሰድዎ ኀበ ኢየሱስ ።,"And the king of Ai they took alive, and brought him to Joshua." +እንዲህም ሆነ፤ እስራኤልን ሊያሳድዱ ሄደው የነበሩትን የጋይን ሰዎች ሁሉ በሜዳና በምድረ በዳ ከገደሉአቸው በኋላ፥ እነርሱም በሰይፍ ስለት እስኪያልቁ ድረስ ከወደቁ በኋላ፥ እስራኤል ሁሉ ወደ ጋይ ተመለሱ፥ በሰይፍም ስለት መቱአት።,ወሶበ አኅለቁ ቀቲሎቶሙ ለሰብአ ጋይ ደቂቀ እስራኤል በገዳም ወበሙራደ ደብር በኀበ ዴገንዎሙ ወቀተልዎሙ ለኵሎሙ በኀፂን ወአጥፍእዎሙ ወተመይጠ ኢየሱስ በጊዜሃ ውስተ ጋይ ወቀተላ በኀፂን ።,"And it came to pass, when Israel had made an end of slaying all the inhabitants of Ai in the field, in the wilderness wherein they chased them, and when they were all fallen on the edge of the sword, until they were consumed, that all the Israelites returned unto Ai, and smote it with the edge of the sword." +በዚያም ቀን የወደቁት ሁሉ ወንድም ሴትም የጋይ ሰዎች ሁሉ አሥራ ሁለት ሺህ ነፍስ ነበሩ።,ወኮኑ ኵሎሙ እለ ሞቱ ይእተ አሚረ ተባዕቱ ወአንስቱ እልፍ ወዕሥራ ምእት ኵሉ ሰብአ ጋይ ።,"And so it was, that all that fell that day, both of men and women, were twelve thousand, even all the men of Ai." +ኢያሱም በጋይ የሚኖሩትን ሁሉ ፈጽሞ እስኪያጠፋ ድረስ ጦር የዘረጋ���ትን እጁን አላጠፈም።,ወኢሜጠ ኢየሱስ እዴሁ እንተ አልዐለ በጋይሶ እስከ አጥፍእዎሙ ለሰብአ ጋይ ።,"For Joshua drew not his hand back, wherewith he stretched out the spear, until he had utterly destroyed all the inhabitants of Ai." +ነገር ግን እግዚአብሔር ኢያሱን እንዳዘዘው ቃል የዚያችን ከተማ ከብትና ምርኮ እስራኤል ለራሳቸው ዘረፉ።,ዘእንበለ እንስሳ ወበርበረ ሀገር ኵሎ ዘበርበሩ ደቂቀ እስራኤል ለርእሶሙ በትእዛዘ እግዚአብሔር በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ።,"Only the cattle and the spoil of that city Israel took for a prey unto themselves, according unto the word of the LORD which he commanded Joshua." +ኢያሱም ጋይን አቃጠላት፥ እስከ ዛሬም ድረስ ድብድባና በረሃ ለዘላለም አደረጋት።,ወአውዐያ ኢየሱስ ለሀገር በእሳት ወኮነት ሐመደ ወረሰያ ከመ አልቦ ዘይነብራ ለዘላፉ እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ።,"And Joshua burnt Ai, and made it an heap for ever, even a desolation unto this day." +የጋይንም ንጉሥ እስከ ማታ ድረስ በዛፍ ላይ ሰቀለው፤ ፀሐይም በገባች ጊዜ ኢያሱ አዘዘ፥ ሬሳውንም ከዛፍ አወረዱት፥ በከተማይቱም በር አደባባይ ጣሉት፥ በላዩም እስከ ዛሬ ድረስ ያለውን ታላቅ የድንጋይ ክምር ከመሩበት።,ወለንጉሠ ጋይ ሰቀሎ ውስተ ዕፅ ዘግባ ወነበረ ውስተ ዕፅ እስከ ሰርክ ወሶበ ዐርበት ፀሐይ አዘዘ ኢየሱስ ወአውረድዎ እምውስተ ዕፅ ወወገርዎ ውስተ ግብ ውስተ አንቀጸ ሀገር ወገብሩ ሎቱ ነፍቀ አንተ እብን ዐባይ እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ።,"And the king of Ai he hanged on a tree until eventide: and as soon as the sun was down, Joshua commanded that they should take his carcase down from the tree, and cast it at the entering of the gate of the city, and raise thereon a great heap of stones, that remaineth unto this day." +የዚያን ጊዜም ኢያሱ በጌባል ተራራ ላይ ለእስራኤል አምላክ ለእግዚአብሔር መሠዊያን ሠራ።,ወሶበ ሰምዑ ኵሎሙ ነገሥተ አሞሬዎን እለ ሀለዉ ማዕዶተ ዮርዳንስ እለ ውስተ አድባር ወእለ ውስተ ገዳም ወእለ ውስተ ኵሉ ሐይቀ ባሕር ዐቢይ ወእለ ውስተ አንጢሊባኖን ወኬጤዎን ወከናኔዎን ወፌሬዜዎን ወኤዌዎን ወአሞሬዎን ወጌርጌሴዎን ወኢያቡሴዎን ፤,"Then Joshua built an altar unto the LORD God of Israel in mount Ebal," +የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ የእስራኤልን ልጆች እንዳዘዘ፥ በሙሴም ሕግ መጽሐፍ እንደ ተጻፈው፥ መሠዊያው ካልተወቀረና ብረት ካልነካው ድንጋይ ነበረ፤ በእርሱም ላይ ለእግዚአብሔር የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቀረቡ፥ የደኅንነትንም መሥዋዕት ሠዉ።,ተጋብኡ ኅቡረ ከመ ይፅብእዎሙ ለኢየሱስ ወለኵሉ እስራኤል ።,"As Moses the servant of the LORD commanded the children of Israel, as it is written in the book of the law of Moses, an altar of whole stones, over which no man hath lift up any iron: and they offered thereon burnt offerings unto the LORD, and sacrificed peace offerings." +የእስራኤልም ልጆች ሲያዩ በዚያ ስፍራ በድንጋዮቹ ላይ የሙሴን ሕግ ጻፈባቸው።,ወነደቀ ኢየሱስ ምሥዋዐ ይእተ አሚረ ለእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል በደብረ ጌባል ፤,"And he wrote there upon the stones a copy of the law of Moses, which he wrote in the presence of the children of Israel." +የእስራኤልንም ሕዝብ አስቀድሞ ይባርኩ ዘንድ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ እንዳዘዘ፥ እስራኤል ሁሉ፥ ሽማግሌዎቻቸውም፥ አለቆቻቸውም፥ ፈራጆቻቸውም፥ የአገሩ ልጆችም፥ መጻተኞችም፥ እኩሌቶቹ በገሪዛን ተራራ ፊት እኩሌቶቹም በጌባል ተራራ ፊት ሆነው፥ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት በተሸከሙት በሌዋውያን ካህናት ፊት ለፊት፥ በታቦቱም ፊት በወዲህና በወዲያ ቆመው ነበር።,በከመ አዘዞሙ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር ለደቂቀ እስራኤል በከመ ጽሑፍ ውስተ ሕገ ሙሴ ምሥዋዐ ዘእብን መብሐት ዘኢተወቅረ ወዘኢተገብረ በኅፂን ወአዕረገሂ ቍርባነ ለእግዚአብሔር ወመሥዋዕተ መድኀኒት ።,"And all Israel, and their elders, and officers, and their judges, stood on this side the ark and on that side before the priests the Levites, which bare the ark of the covenant of the LORD, as well the stranger, as he that was born among them; half of them over against mount Gerizim, and half of them over against mount Ebal; as Moses the servant of the LORD had commanded before, that they should bless the people of Israel." +ከዚህም በኋላ በሕጉ መጽሐፍ እንደ ተጻፈ ሁሉ፥ የሕጉን ቃሎች ሁሉ በረከቱንና እርግማኑን አነበበ።,ወጸሐፎ ኢየሱስ ውስተ እብን ለዝክቱ ዳግም ኦሪት ሕገ ሙሴ ዘጸሐፈ በቅድሜሆሙ ለኵሉ ደቂቀ እስራኤል ።,"And afterward he read all the words of the law, the blessings and cursings, according to all that is written in the book of the law." +ኢያሱም በእስራኤል ጉባኤ ሁሉ በሴቶቹም በሕፃናቱም በመካከላቸውም በሚኖሩት መጻተኞች ፊት ሁሉን አነበበ እንጂ ሙሴ ካዘዘው አንዲት ቃል አላስቀረም። a,ወኵሉ እስራኤል ወመኳንንቲሆሙ ወጸሐፍቶሙ የሐውሩ እምፀጋም ወእምየማን ቅድመ ታቦት ወካህናትሰ ወሌዋውያን ይጸውሩ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወመንፈቆሙ ለግዩራን ወእለሂ እምፍጥረቶሙ ጠቃ ደብረ ጌባል ወመንፈቆሙ ጠቃ ደብረ ጋሪዝን እለ አዘዞሙ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር ከመ ይባርክዎ ለሕዝበ እስራኤል ።,"There was not a word of all that Moses commanded, which Joshua read not before all the congregation of Israel, with the women, and the little ones, and the strangers that were conversant among them." +የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በሴሎ ተሰበሰቡ፥ በዚያም የመገናኛውን ድንኳን ተከሉ፤ ምድሩም ጸጥ ብሎ ተገዛላቸው።,ወተጋብኡ ኵሉ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ውስተ ሴሎ ወተከልዋ ህየ ለደብተራ መርጡል ወአጽንዕዋ ለምድር እሙንቱ ።,"And the whole congregation of the children of Israel assembled together at Shiloh, and set up the tabernacle of the congregation there. And the land was subdued before them." +ከእስራኤልም ልጆች ርስት ያልተካፈሉ ሰባት ነገድ ቀርተው ነበር።,ወተርፉ ደቂቀ እስራኤል እለ ኢተወርሱ ሰብዐቱ ነገድ ።,"And there remained among the children of Israel seven tribes, which had not yet received their inheritance." +ኢያሱም የእስራኤልን ልጆች አላቸው። የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር የሰጣችሁን ምድር ትወርሱ ዘንድ እስከ መቼ ለመግባት ቸል ትላላችሁ?,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለደቂቀ እስራኤል እስከ ማኡዜኑ ታፀንሕዋ ለምድር ከመ ኢትትዋረስዋ እንተ ወሀበክሙ እግዚአብሔር አምላክነ ።,"And Joshua said unto the children of Israel, How long are ye slack to go to possess the land, which the LORD God of your fathers hath given you?" +ከየነገዱ ሁሉ ሦስት ሦስት ሰዎች ምረጡ፥ እኔም እልካቸዋለሁ፤ ተነሥተውም አገሩን ይዞራሉ፥ እንደ ርስታቸውም መጠን ይጽፉታል፤ ወደ እኔም ይመለሳሉ።,አውፅኡ እምውስቴትክሙ ሠለስተ ዕደወ እምነ ነገድ ወይትነሥኡ ይዑድዋ ለምድር ወይጽሐፍዋ በቅድሜየ ዘከመ ዖድዋ ።,"Give out from among you three men for each tribe: and I will send them, and they shall rise, and go through the land, and describe it according to the inheritance of them; and they shall come again to me." +በሰባትም ክፍል ይከፍሉታል፤ ይሁዳ በደቡብ በኩል በዳርቻው ውስጥ ይቀመጣል፤ የዮሴፍ ወገኖች በሰሜን በኩል በዳርቻው ውስጥ ይቀመጣሉ።,ወርእይዋ ወመጽኡ ኀቤሁ ወከፈሎሙ ሰብዐተ ክፍለ ወአቀመ ሎቱ ይሁዳ ደወሎ መንገለ አዜብ ወደቂቀ ዮሴፍ አቀሙ ሎሙ መንገለ መስዕ ።,"And they shall divide it into seven parts: Judah shall abide in their coast on the south, and the house of Joseph shall abide in their coasts on the north." +እናንተም ምድሩን በሰባት ክፍል ጻፉት፥ የጻፋችሁትንም ወዲህ አምጡልኝ፤ በአምላካችንም በእግዚአብሔር ፊት በዚህ ዕጣ አጣጥላችኋለሁ።,ወአንትሙሰ ክፍልዋ ለምድር ሰብዐተ ክፍለ ወአምጽኡ ኀቤየ ዝየ ወኣበውእ ለክሙ ርስተ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Ye shall therefore describe the land into seven parts, and bring the description hither to me, that I may cast lots for you here before the LORD our God." +ነገር ግን የእግዚአብሔር ክህነት ርስታቸው ነውና ለሌዋውያን በመካከላችሁ እድል ፈንታ የላቸውም፤ ጋድም ሮቤልም የምናሴም ነገድ እኩሌታ በዮርዳኖስ ማዶ በምሥራቅ በኩል የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ የሰጣቸውን ርስታቸውን ተቀብለዋል።,እስመ አልቦሙ ክፍለ ደቂቀ ሌዊ ምስሌክሙ እስመ ክህነቱ ለእግዚአብሔር ክፍሎሙ ፤ ወጋድሰ ወሮቤል ወመንፈቀ ነገደ መናሴ ነሥኡ ርስቶሙ በማዕዶተ ዮርዳንስ ጽባሓዊ ዘወሀቦሙ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር ።,"But the Levites have no part among you; for the priesthood of the LORD is their inheritance: and Gad, and Reuben, and half the tribe of Manasseh, have received their inheritance beyond Jordan on the east, which Moses the servant of the LORD gave them." +ሰዎችም ተነሥተው ሄዱ፤ ኢያሱም ምድሩን ሊጽፉ የሄዱትን። ሂዱ፥ ምድሩንም ዞራችሁ ጻፉት፥ ወደ እኔም ተመለሱ፤ በዚህም በሴሎ በእግዚአብሔር ፊት ዕጣ አጣጥላችኋለሁ ብሎ አዘዛቸው።,ወተንሥኡ እሙንቱ ዕደው ወሖሩ ወአዘዞሙ ኢየሱስ ለእለ የሐውሩ ይዑድዋ ለምድር ወይቤሎሙ ሑሩ ዑድዋ ለምድር ወግብኡ ኀቤየ ዝየ ከመ አብእ ለክሙ ቅድመ እግዚአብሔር መክፈልተክሙ በሴሎ ።,"And the men arose, and went away: and Joshua charged them that went to describe the land, saying, Go and walk through the land, and describe it, and come again to me, that I may here cast lots for you before the LORD in Shiloh." +ሰዎቹም ሄደው ምድሩን ዞሩ፥ እንደ ከተሞችም በሰባት ክፍል ከፈሉት፥ በመጽሐፍም ጻፉት፤ ኢያሱም ወደ ሰፈረበት ወደ ሴሎ ተመለሱ።,ወሖሩ ወዖድዋ ለምድር ወርእይዋ ወጸሐፍዋ ውስተ መጽሐፍ በበ አህጉሪሃ ወአምጽኡ ኀበ ኢየሱስ ።,"And the men went and passed through the land, and described it by cities into seven parts in a book, and came again to Joshua to the host at Shiloh." +ኢያሱም በእግዚአብሔር ፊት በሴሎ ዕጣ አጣጣላቸው፤ በዚያም ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች እንደ ክፍሎቻቸው ምድሩን ከፈለ።,ወአብአ ኢየሱስ መክፈልቶሙ ቅድመ እግዚአብሔር በሴሎ ።,And Joshua cast lots for them in Shiloh before the LORD: and there Joshua divided the land unto the children of Israel according to their divisions. +የብንያምም ልጆች ነገድ ዕጣ በየወገኖቻቸው ወጣ፤ የዕጣቸውም ዳርቻ በይሁዳ ልጆችና በዮሴፍ ልጆች መካከል ወጣ።,ወበጽሖ ክፍሉ ለብንያሚ ቅድመ በበ ሕዘቢሁ ወረከቦሙ ደወለ መክፈልቶሙ ማእከለ ይሁዳ ወማእከለ ዮሴፍ ።,And the lot of the tribe of the children of Benjamin came up according to their families: and the coast of their lot came forth between the children of Judah and the children of Joseph. +በሰሜን በኩል ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ጀመረ፤ ድንበሩም ወደ ኢያሪኮ ወደ ሰሜን ወገን ወጣ፥ ከዚያም በተራራማው አገር ወደ ምዕራብ ወጣ፥ መውጫውም በቤትአዌን ምድረ በዳ ነበረ።,ወኮነ ደወሎሙ ዘመንገለ መስዕ እምነ ዮርዳንስ ወየዐርግ ደወሎሙ ላዕለ አዜባ ለኢየሪኮ ወይመጽእ ዲበ መስዕ ወየዐርግ ላዕለ ደብር ዘኀበ ባሕር ወይከውን ሞጻእቱ መድብራይጥስ ዘቤቶን ።,"And their border on the north side was from Jordan; and the border went up to the side of Jericho on the north side, and went up through the mountains westward; and the goings out thereof were at the wilderness of Bethaven." +ድንበሩም ከዚያ በደቡብ በኩል ቤቴል ወደምትባል ወደ ሎዛ አለፈ፤ ድንበሩም በታችኛው ቤትሖሮን በደቡብ በኩል ባለው ተራራ ወደ አጣሮትአዳር ወረደ።,ወየኀልፍ እምህየ ላዕለ አድባረ ሉዛ እንተ መንገለ ዘባነ ሉዛ ዲበ አዜባ እንተ ይእቲ ቤቴል ወይወርድ ላዕለ ደወለ አጣሮት ዘሆሬኅ እንተ ላዕለ አድባር ዘመንገለ አዜባ ለቤቶሮን ታሕታይ ።,"And the border went over from thence toward Luz, to the side of Luz, which is Bethel, southward; and the border descended to Atarothadar, near the hill that lieth on the south side of the nether Bethhoron." +ድንበሩም ወደ ምዕራብ ሄደ፥ በቤትሖሮንም ፊት ለፊት ካለው ተራራ ወደ ደቡብ ዞረ፤ መውጫውም ቂርያትይዓሪም በምትባል በይሁዳ ልጆች ከተማ በቂርያትበኣል ነበረ፤ ይህ የምዕራቡ ዳርቻ ነበረ።,ወየኀልፍ ደወሎሙ ላዕለ አሐዱ ኅብር ዘይኔጽር ላዕለ ባሕር እንተ መንገለ አዜቡ ለደብር ዘቅድመ ቤቶሮን ዘዲበ አዜብ ወይከውን ሞጻእቱ ላዕለ ቀርየተ በዓል እንተ ይእቲ ቀርያትያርም ሀገረ ደቂቀ ይሁዳ ወዝንቱ ውእቱ ደወሎሙ ዘመንገለ ባሕር ።,"And the border was drawn thence, and compassed the corner of the sea southward, from the hill that lieth before Bethhoron southward; and the goings out thereof were at Kirjathbaal, which is Kirjathjearim, a city of the children of Judah: this was the west quarter." +የደቡብም ዳርቻ ከቂርያትይዓሪም መጨረሻ ነበረ፤ ድንበሩም በምዕራብ በኩል ወደ ነፍቶ ውኃ ምንጭ ወጣ።,ወደወሎሙኒ ዘመንገለ አዜብ እምነ ቀርያተ በዓል ወየኀልፍ ደወሎሙ ላዕለ ጋይን ዲበ ነቅዐ ማይ ዘነፍቶ ።,"And the south quarter was from the end of Kirjathjearim, and the border went out on the west, and went out to the well of waters of Nephtoah:" +ድንበሩም በሄኖም ልጅ ሸለቆ ፊት ለፊት ወዳለው ተራራ መጨረሻ ወረደ፥ እርሱም በራፋይም ሸሰቆ በሰሜን በኩል ነው፤ ወደ ሄኖም ሸለቆ ወደ ኢያቡስ ዳር በደቡብ በኩል ወረደ፥ ወደ ዓይንሮጌልም ወረደ።,ወይወርድ ደወሎሙ ላዕለ አሐዱ ኅብር ዘቅድመ ናጴሳነም ዘመንገለ ገቦሃ ለኤመቀርፋይን ዘኀበ መስዕ ወይወርድ እምነ ናጲን ዲበ ዘባነ ኢየቡሴ ዘኀበ አዜብ ወይወርድ ዲበ ነቅዐ ሮጌል ።,"And the border came down to the end of the mountain that lieth before the valley of the son of Hinnom, and which is in the valley of the giants on the north, and descended to the valley of Hinnom, to the side of Jebusi on the south, and descended to Enrogel," +ወደ ሰሜንም አለፈ በቤትሳሚስ ምንጭ ላይ ወጣ፥ በአዱሚም ዐቀበት ፊት ለፊት ወዳለው ወደ ጌሊሎት ደረሰ፤ ወደ ሮቤልም ልጅ ወደ ቦሀን ድንጋይ ወረደ፤,ወየኀልፍ ዲበ ነቅዐ ቤታሳሚስ ወይበውእ ዲበ ከልዮት እንተ ቅድመ ዐቀበ ኤታሚን ወይወርድ ዲበ እብነ ቤዎን ዘደቂቀ ሮቤል ።,"And was drawn from the north, and went forth to Enshemesh, and went forth toward Geliloth, which is over against the going up of Adummim, and descended to the stone of Bohan the son of Reuben," +በሰሜንም ወገን ወደ ዓረባ አጠገብ አለፈ፥ ወደ ዓረባም ወረደ፤,ወየኀልፍ ዲበ ዘባነ ቤተራብ ዘኀበ መስዕ ወይወርድ ደወሎሙ ዲበ ዘባነ ባሕር ዘኀበ መስዕ ።,"And passed along toward the side over against Arabah northward, and went down unto Arabah:" +ድንበሩም ወደ ቤትሖግላ ወደ ሰሜን ወገን አለፈ፤ መውጫውም በዮርዳኖስ መጨረሻ በደቡብ በኩል ባለው በጨው ባሕር ልሳን አጠገብ ነበረ፤ ይህ የደቡቡ ዳርቻ ነበረ።,ወይከውን ሞጻእቱ ለደወሎሙ ላዕለ ፍኖተ ባሕር ዘአሎን ዘዲበ መስዕ ወገቦሁ ለዮርዳንስ ዘኀበ አዜብ ዝንቱ ደወለ አዜብ,And the border passed along to the side of Bethhoglah northward: and the outgoings of the border were at the north bay of the salt sea at the south end of Jordan: this was the south coast. +በምሥራቅም በኩል ድንበሩ ዮርዳኖስ ነበረ። ይህ በዙርያቸው ዳርቻ በየወገኖቻቸው የብንያም ልጆች ርስት ነበረ።,ወዮርዳንስ ወሰኖሙ እምገቦ ጽባሓዊ ወዝንቱ ውእቱ ደወሎሙ ዘዐውዶሙ ለደቂቀ ብንያሚ በበ ሕዘቢሆሙ ዘተወርሱ ።,"And Jordan was the border of it on the east side. This was the inheritance of the children of Benjamin, by the coasts thereof round about, according to their families." +የብንያምም ልጆች ነገድ ከተሞች በየወገኖቻቸው እነዚህ ነበሩ፤ ኢያሪኮ፥ ቤትሖግላ፥ ዓመቀጺጽ፥,ወኮነ አህጉሪሆሙ ለደቂቀ ብንያሚ በበ ሕዘቢሆሙ ኢየሪኮ ወቤተ ጌዎ ወአመቃስስ ።,"Now the cities of the tribe of the children of Benjamin according to their families were Jericho, and Bethhoglah, and the valley of Keziz," +ቤትዓረባ፥ ዘማራይም፥ ቤቴል፥,ወቤተ ባራ ወሰራ ወቤሰና ።,"And Betharabah, and Zemaraim, and Bethel," +ዓዊም፥ ፋራ፥ ኤፍራታ፥ ክፊርዓሞናይ፥ ዖፍኒ፥ ጋባ፤ አሥራ ሁለት ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወኤኢን ወፋራ ወኤፍራታ ።,"And Avim, and Parah, and Ophrah," +ገባዖን፥ ራማ፥ ብኤሮት፥,ወቀራፋ ወቄፍራ ወሞኒ ወጎባሕ ዐሥሩ ወክልኤ ኣህጉር ወአዕጻዳቲሆን ።,"And Chepharhaammonai, and Ophni, and Gaba; twelve cities with their villages:" +ምጽጳ፥ ከፊራ፥ አሞቂ፥,ገባኦን ወራማ ።,"Gibeon, and Ramah, and Beeroth," +ሬቄም፥ ይርጵኤል፥ ተርአላ፥ ጼላ፥ ኤሌፍ፥ ኢየሩሳሌም የምትባል የኢያቡስ ከተማ፥ ቂርያትጊብዓት፤ አሥራ ሦስት ከተሞችና መንደሮቻቸው። የብንያም ልጆች ርስት በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።,ወመሴማ ወቢሮን ወሞቄ ።,"And Mizpeh, and Chephirah, and Mozah," +ኢያሱም የእስራኤልን ነገድ ሁሉ ወደ ሴኬም ሰበሰበ፥ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች አለቆቻቸውንም ፈራጆቻቸውንም ሹማምቶቻቸውንም ጠራ። እነርሱም በእግዚአብሔር ፊት ቆሙ።,ወአስተጋብኦሙ ኢየሱስ ለኵሉ ሕዝበ እስራኤል ውስተ ሴሎም ወጸውዖሙ ለሊቃናተ እስራኤል ወለመላእክቲሆሙ ወለጸሐፍቶሙ ወአቀሞሙ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And Joshua gathered all the tribes of Israel to Shechem, and called for the elders of Israel, and for their heads, and for their judges, and for their officers; and they presented themselves before God." +ኢያሱም ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ አለ። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አባቶቻችሁ፥ የአብርሃምና የናኮር አባት ታራ፥ አስቀድመው በወንዝ ማዶ ተቀመጡ፤ ሌሎችንም አማልክት አመለኩ።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለኵሉ ሕዝብ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል በማዕዶተ ፈለግ ነበሩ አበዊክሙ ቀደምት ታራ አቡሁ ለአብርሃም ወአቡሁ ለናኮር ወአምለኩ ባዕደ አማልክተ ።,"And Joshua said unto all the people, Thus saith the LORD God of Israel, Your fathers dwelt on the other side of the flood in old time, even Terah, the father of Abraham, and the father of Nachor: and they served other gods." +አባታችሁንም አብርሃምን ከወንዝ ማዶ ወስጄ በከነዓን ምድር ሁሉ መራሁት፤ ዘሩንም አበዛሁ፥ ይስሐቅንም ሰጠሁት።,ወነሣእክዎ ለአቡክሙ ለአብርሃም እምነ ማዕዶተ ፈለግ ወወሰድክዎ ውስተ ኵሉ ምድረ ከናአን ወአስተባዛኅኩ ዘርኦ ።,"And I took your father Abraham from the other side of the flood, and led him throughout all the land of Canaan, and multiplied his seed, and gave him Isaac." +ለይስሐቅም ያዕቆብንና ዔሳውን ሰጠሁት፤ ለዔሳውም የሴይርን ተራራ ርስት አድርጌ ሰጠሁት፤ ያዕቆብም ልጆቹም ወደ ግብፅ ወረዱ።,ወወሀብክዎ ይስሐቅሃ ወለይስሐቅ ያዕቆብ ወዔሳው ወወሀብክዎ ለዔሳው ደብረ ሴይር አውረስክዎ ወያዕቆብሰ ወደቂቁ ወረዱ ውስተ ግብጽ ወኮኑ በህየ ሕዝበ ዐቢየ ወበዝኁ ወጸንዑ ወሣቀይዎሙ ግብጽ ።,"And I gave unto Isaac Jacob and Esau: and I gave unto Esau mount Seir, to possess it; but Jacob and his children went down into Egypt." +ሙሴንና አሮንንም ላክሁ፥ በመካከላቸውም እንዳደረግሁ ግብፅን ቀሠፍሁ፤ ከዚያም በኋላ አወጣኋቸው።,ወቀተልክዎሙ ለግብጽ በበይነ ዘገብሩ ላዕሌሆሙ ።,"I sent Moses also and Aaron, and I plagued Egypt, according to that which I did among them: and afterward I brought you out." +አባቶቻችሁንም ከግብፅ አወጣኋቸው፥ ወደ ባሕሩም ደረሳችሁ፤ ግብፃውያንም አባቶቻችሁን በሰረገሎችና በፈረሰኞች እስከ ኤርትራ ባሕር ድረስ አባረሩአቸው።,ወእምድኅረ ዝንቱ አውፅአክሙ ወአውፅኦሙ ለአበዊክሙ ወቦእክሙ ውስተ ባሕር ወዴገኑክሙ ግብጽ ወተለውክሙ ድኅሬሆሙ ለአበዊክሙ በአፍራስ ወበሰረገላት ውስተ ባሕረ ኤርትራ ።,And I brought your fathers out of Egypt: and ye came unto the sea; and the Egyptians pursued after your fathers with chariots and horsemen unto the Red sea. +ወደ እግዚአብሔርም በጮኹ ጊዜ በእናንተና በግብፃውያን መካከል ጨለማ አደረገ፥ ባሕሩንም መለሰባቸው፥ አሰጠማቸውም፤ ዓይኖቻችሁም በግብፅ ያደረግሁትን አዩ፤ በምድረ በዳም ብዙ ጊዜ ተቀመጣችሁ።,ወጸራኅነ ኀበ እግዚአብሔር ወፈነወ ደመና ወቆባረ ማእከሌነ ወማእከለ ግብጽ ወአስተጋብአ ላዕሌሆሙ ባሕረ ወደፈኖሙ ወርእያ አዕይንቲክሙ ኵሎ ዘገብረ እግዚአብሔር በምድረ ግብጽ ወነበርክሙ ብዙኀ መዋዕለ ውስተ ገዳም ።,"And when they cried unto the LORD, he put darkness between you and the Egyptians, and brought the sea upon them, and covered them; and your eyes have seen what I have done in Egypt: and ye dwelt in the wilderness a long season." +እኔም በዮርዳኖስ ማዶ ወደ ተቀመጡበት ወደ አሞራውያን ምድር አመጣኋችሁ፤ ከእናንተም ጋር ተዋጉ፥ አሳልፌም በእጃችሁ ሰጠኋችሁ፥ ምድራቸውንም ወረሳችሁ፤ ከፊታችሁም አጠፋኋቸው።,ወወሰደክሙ ውስተ ምድረ አሞሬዎን እለ ይነብሩ ውስተ ማዕዶተ ዮርዳንስ ወተቃተሎሙ ሙሴ ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴነ ወተወረስክሙ ምድሮሙ ወአጥፋእክምዎሙ እምቅድሜክሙ ።,"And I brought you into the land of the Amorites, which dwelt on the other side Jordan; and they fought with you: and I gave them into your hand, that ye might possess their land; and I destroyed them from before you." +የሞዓብም ንጉሥ የሴፎር ልጅ ባላቅ ተነሥቶ ከእስራኤል ጋር ተዋጋ፤ እንዲረግማችሁም የቢዖርን ልጅ በለዓምን ልኮ አስጠራው።,ወተንሥአ በላቅ ወልደ ሴፎር ንጉሠ ሞአብ ወተቃተሎሙ ለእስራኤል ወለአከ ወጸውዖ ለበላዓም ወልደ ቤዖር ከመ ይርግመነ ።,"Then Balak the son of Zippor, king of Moab, arose and warred against Israel, and sent and called Balaam the son of Beor to curse you:" +እኔ ግን በለዓምን መስማት አልወደድሁም፤ እርሱም ፈጽሞ ባረካችሁ፥ እኔም ከእጁ አዳንኋችሁ።,ወኢፈቀደ እግዚአብሔር አምላክከ ያጥፍእከ ወበረከተ ባረከነ ወአድኀነነ እምነ እዴሆሙ ወአግብኦሙ ለነ ።,But I would not hearken unto Balaam; therefore he blessed you still: so I delivered you out of his hand. +ዮርዳኖስንም ተሻገራችሁ፥ ወደ ኢያሪኮም መጣችሁ፤ የኢያሪኮም ሰዎች፥ አሞራዊው፥ ፌርዛዊው፥ ከነዓናዊው፥ ኬጢያዊው፥ ጌርጌሳዊው፥ ኤዊያዊው፥ ኢያቡሳዊው ተዋጉአችሁ፤ አሳልፌም በእጃችሁ ሰጠኋቸው።,ወዐደውክሙ ዮርዳንስ ወበጻሕክሙ ውስተ ኢያሪከ ወተቃተሉነ እለ ይነብሩ ውስተ ኢያሪኮ ወአሞሬዎን ወከናኔዎን ወፌሬዜዎን ወኤዌዎን ወኢያቡሴዎን ወኬጤዎን ወጌርጌሴዎን ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴነ ።,"And ye went over Jordan, and came unto Jericho: and the men of Jericho fought against you, the Amorites, and the Perizzites, and the Canaanites, and the Hittites, and the Girgashites, the Hivites, and the Jebusites; and I delivered them into your hand." +በፊታችሁም ተርብ ሰደድሁ፥ በሰይፍህም በቀሥትህም ሳይሆን ሁለቱን የአሞራውያንን ነገሥታት ከፊታችሁ አሳደዳቸው።,ወፈነወ ላዕሌሆሙ እምቅድሜነ ዐኮተ ወአስዐሮሙ እምቅድሜነ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ ነገሥት ዘአሞሬዎን አኮ በሰይፍከ ወአኮ በቀስትከ ።,"And I sent the hornet before you, which drave them out from before you, even the two kings of the Amorites; but not with thy sword, nor with thy bow." +ያልደከማችሁበትንም ምድር፥ ያልሠራችኋቸውንም ከተሞች ሰጠኋችሁ፥ ተቀመጣችሁባቸውም፤ ካልተከላችኋቸውም ከወይንና ከወይራ በላችሁ።,ወወሀበክሙ ምድረ እንተ ኢጻመውክሙ ባቲ ወአህጉረ እለ ኢነደቅሙ ነበርክሙ ውስቴቶን ወአዕጻደ ወይን ወዘይት ዘኢተከልክሙ ትበልዑ አንትሙ ።,"And I have given you a land for which ye did not labour, and cities which ye built not, and ye dwell in them; of the vineyards and oliveyards which ye planted not do ye eat." +አሁንም እግዚአብሔርን ፍሩ፥ በፍጹምም በእውነተኛም ልብ አምልኩት፤ አባቶቻችሁም በወንዝ ማዶ በግብፅም ውስጥ ያመለኩአቸውን አማልክት ከእናንተ አርቁ፥ እግዚአብሔርንም አምልኩ።,ወይእዜኒ ፍርህዎ ለእግዚአብሔር ወአምልክዎ በጽድቅ ወበርትዕ ወአሰስሉ አማልክተ ነኪር ዘአምለኩ አበዊክሙ በማዕዶተ ፈለግ ወበግብጽ ወአምልክዎ ለእግዚአብሔር ።,"Now therefore fear the LORD, and serve him in sincerity and in truth: and put away the gods which your fathers served on the other side of the flood, and in Egypt; and serve ye the LORD." +እግዚአብሔርንም ማምለክ ክፉ መስሎ ቢታያችሁ፥ አባቶቻችሁ በወንዝ ማዶ ሳሉ ያመለኩአቸውን አማልክት ወይም በምድራቸው ያላችሁባቸውን የአሞራውያንን አማልክት ታመልኩ እንደ ሆነ፥ የምታመልኩትን ዛሬ ምረጡ። እኔና ቤቴ ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን።,ወእመሰ ኢፈቀድክሙ ታምልክዎ ለእግዚአብሔር ኅረዩ ለክሙ ዮም መነ ታመልኩ እመ አኮ አማልክተ አበዊክሙ እለ ማዕዶተ ፈለግ ወእማእኮ አማልክተ አሞሬዎን እለ ውስተ ምድሮሙ ሀሎክሙ ወአንሰ ወቤትየ እግዚአብሔርሃ ናመልክ እስመ ቅዱስ ውእቱ ።,"And if it seem evil unto you to serve the LORD, choose you this day whom ye will serve; whether the gods which your fathers served that were on the other side of the flood, or the gods of the Amorites, in whose land ye dwell: but as for me and my house, we will serve the LORD." +ሕዝቡም መልሰው እንዲህ አሉ። እግዚአብሔርን ትተን ሌሎች አማልክትን ማምለክ ከእኛ ይራቅ፤,ወአውሥኡ ሕዝብ ወይቤሉ ሐሰ ለነ እስከ ነኀድጎ ለእግዚአብሔር ወናመልክ ባዕደ አማልክተ ።,"And the people answered and said, God forbid that we should forsake the LORD, to serve other gods;" +እኛንና አባቶቻችንን ከባርነት ቤት ከግብፅ ምድር ያወጣን፥ በዓይናችንም ፊት እነዚያን ታላላቅ ተአምራት ያደረገ፥ በሄድንባትም መንገድ ሁሉ ባለፍንባቸውም አሕዛብ ሁሉ መካከል የጠበቀን፥ እርሱ አምላካችን እግዚአብሔር ነውና።,ለነሰ እግዚአብሔር አምላክነ እስመ ውእቱ አምላክ ወውእቱ አውፅአነ ለነ ወለአበዊነ እምነ ግብጽ እምነ ቤተ ቅኔት ወኵሎ ዘገብረ ለነ ተአምረ ዐበይተ ወዐቀበነ በኵሉ ፍኖት እንተ ባቲ ሖርነ በውስተ ኵሉ አሕዛብ እለ ኀለፍነ ላዕሌሆሙ ።,"For the LORD our God, he it is that brought us up and our fathers out of the land of Egypt, from the house of bondage, and which did those great signs in our sight, and preserved us in all the way wherein we went, and among all the people through whom we passed:" +እግዚአብሔር አሕዛብን ሁሉ፥ በምድሪቱም የተቀመጡትን አሞራውያን ከፊታችን አሳደደ፤ ስለዚህ እርሱ አምላካችን ነውና እግዚአብሔርን እናመልካለን።,ወአውፅኦሙ እግዚአብሔር ለአሞሬዎን ወለኵሉ አሕዛብ እለ ይነብሩ ውስተ ምድር እምቅድሜነ ወከማሁ ንሕነሂ ናመልኮ ለእግዚአብሔር እስመ ውእቱ አምላክነ ።,"And the LORD drave out from before us all the people, even the Amorites which dwelt in the land: therefore will we also serve the LORD; for he is our God." +ኢያሱም ሕዝቡን። እርሱ ቅዱስ አምላክ ነውና፥ እርሱም ቀናተኛ አምላክ ነውና እግዚአብሔርን ማምለክ አትችሉም፤ መተላለፋችሁንና ኃጢአታችሁን ይቅር አይልም።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለሕዝብ ኢትክሉ አምልኮቶ ለእግዚአብሔር እስመ ቅዱስ ውእቱ ወእምከመ አቅናእክምዎ ኢየኀድግ ለክሙ ኀጣይኢክሙ ወአበሳክሙ ።,"And Joshua said unto the people, Ye cannot serve the LORD: for he is an holy God; he is a jealous God; he will not forgive your transgressions nor your sins." +እግዚአብሔርን ትታችሁ እንግዶችን አማልክት ብታመልኩ፥ መልካም ካደረገላችሁ በኋላ ተመልሶ ክፉ ነገር ያደርግባችኋል፥ ያጠፋችሁማል አላቸው።,እምከመ ኀደግምዎ ለእግዚአብሔር ወአምለክሙ ባዕደ አማልክተ ወየሐውር ወይሣቅየክሙ ወያጠፍአክሙ ህየንተ ዘአሠነየ ላዕሌክሙ ።,"If ye forsake the LORD, and serve strange gods, then he will turn and do you hurt, and consume you, after that he hath done you good." +ሕዝቡም ኢያሱን። እንዲህ አይሁን፤ ነገር ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን አሉት።,ወይቤልዎ ሕዝብ ለኢየሱስ ዳእሙ እግዚአብሔር ናመልክ ።,"And the people said unto Joshua, Nay; but we will serve the LORD." +ኢያሱም ሕዝቡን። እንድታመልኩት እናንተ እግዚአብሔርን እንደ መረጣችሁ በራሳችሁ ላይ ምስክሮች ናችሁ አላቸው፤ እነርሱም። ምስክሮች ነን አሉ።,ወይቤሎሙ ኢየሱስ ለሕዝብ ለሊክሙ ስምዕ ላዕለ ርእስክሙ ከመ ለሊክሙ ኀሬክምዎ ለእግዚአብሔር ታምልክዎ ወይቤሉ ሰማዕነ ።,"And Joshua said unto the people, Ye are witnesses against yourselves that ye have chosen you the LORD, to serve him. And they said, We are witnesses." +እርሱም። አሁን እንግዲህ በመካከላችሁ ያሉትን እንግዶች አማልክት አርቁ፥ ልባችሁንም ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር አዘንብሉ አላቸው።,ወይቤሎሙ ይእዜኒ አሰስሉ አማልክተ ነኪር ዘኀቤክሙ ወአርትዑ ልበክሙ ኀበ እግዚአ���ሔር አምላከ እስራኤል ።,"Now therefore put away, said he, the strange gods which are among you, and incline your heart unto the LORD God of Israel." +ሕዝቡም ኢያሱን። አምላካችንን እግዚአብሔርን እናመልካለን፥ ድምፁንም እንሰማለን አሉት።,ወይቤልዎ ሕዝብ ለኢየሱስ ለእግዚአብሔር አምላክነ ናመልክ ወቃለ ዚአሁ ንሰምዕ ።,"And the people said unto Joshua, The LORD our God will we serve, and his voice will we obey." +በዚያም ቀን ኢያሱ ከሕዝቡ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፥ በሴኬምም ሥርዓትና ፍርድ አደረገላቸው።,ወተካየዶሙ ኢየሱስ ለሕዝብ በይእቲ ዕለት ወወሀቦሙ ሕገ ወፍትሐ በሴሎም በቅድመ ደብተራሁ ለአምላከ እስራኤል ።,"So Joshua made a covenant with the people that day, and set them a statute and an ordinance in Shechem." +ኢያሱም ይህን ቃል ሁሉ በእግዚአብሔር ሕግ መጽሐፍ ጻፈ፤ ታላቁንም ድንጋይ ወስዶ በእግዚአብሔር መቅደስ አጠገብ ከነበረችው ከአድባሩ ዛፍ በታች አቆመው።,ወጸሐፎ ኢየሱስ ለዝንቱ ነገር ውስተ መጽሐፈ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወነሥአ ኢየሱስ እብነ ዐቢየ ወአቀማ መትሕተ ዕፀ ጤሬብንቶስ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And Joshua wrote these words in the book of the law of God, and took a great stone, and set it up there under an oak, that was by the sanctuary of the LORD." +ኢያሱም ለሕዝቡ። እነሆ፥ የተናገረንን የእግዚአብሔርን ቃል ሁሉ ሰምቶአልና ይህ ድንጋይ ይመሰክርብናል፤ እንግዲህ አምላካችሁን እንዳትክዱ ይህ ምስክር ይሆንባችኋል አላቸው።,ወይቤሎሙ ለኵሉ ሕዝብ ኢየሱስ ናሁ ዛቲ እብን ስምዕ ላዕሌክሙ እስመ ይእቲ ሰማዕተ ኵሉ ዘተብህለ በኀበ እግዚአብሔር ዘከመ ተናገረክሙ ዮም ወትኩንክሙ ይእቲ ስምዐ ላዕሌክሙ በደኃሪ መዋዕል ለእመ ሐሰውክምዎ ለእግዚአብሔር አምላክየ ።,"And Joshua said unto all the people, Behold, this stone shall be a witness unto us; for it hath heard all the words of the LORD which he spake unto us: it shall be therefore a witness unto you, lest ye deny your God." +ኢያሱም ሕዝቡን በእያንዳንዱ ወደ ርስቱ ሰደደ።,ወፈነዎሙ ኢየሱስ ለሕዝብ ወአተዉ ኵሎሙ ውስተ በሓውርቲሆሙ ።,"So Joshua let the people depart, every man unto his inheritance." +እንዲህም ሆነ፤ ከዚህ ነገር በኋላ የእግዚአብሔር ባሪያ የነዌ ልጅ ኢያሱ ዕድሜው መቶ አሥር ዓመት ሲሆነው ሞተ።,ወአምለክዎ እስራኤል ለእግዚአብሔር በኵሉ መዋዕሊሁ ለኢየሱስ ወበኵሉ መዋዕሊሆሙ ለሊቃናት እለ አንኁ መዋዕሊሆሙ እምድኅረ ኢየሱስ ወኵሎሙ እለ ርእዩ ግብሮ ለእግዚአብሔር ኵሎ ዘገብረ ለእስራኤል ።,"And it came to pass after these things, that Joshua the son of Nun, the servant of the LORD, died, being an hundred and ten years old." +በተራራማውም በኤፍሬም አገር በገዓስ ተራራ በሰሜን ባለችው በርስቱ ዳርቻ በተምናሴራ ቀበሩት።,ወኮነ እምድኅረ ዝንቱ ወሞተ ኢየሱስ ወልደ ነዌ ገብረ እግዚአብሔር ወምእት ወዐሠርቱ ዓመቲሁ ።,"And they buried him in the border of his inheritance in Timnathserah, which is in mount Ephraim, on the north side of the hill of Gaash." +ኢያሱ ባለበት ዘመን ሁሉ፥ ከኢያሱም በኋላ በነበሩት ለእስራኤልም ያደረገውን የእግዚአብሔርን ሥራ ሁሉ ባወቁት በሽማግሌዎች ዘመን ሁሉ፥ እስራኤል እግዚአብሔርን አመለኩ።,ወቀበርዎ ውስተ ደወለ ርስቱ ውስተ ተምናሳረኅ ውስተ ደብረ ኤፍሬም እመንገለ መስዑ ለደብረ ገላአድ ፤ ህየ ወደዩ ምስሌሁ ውስተ መቃብሩ ኀበ ቀበርዎ መጣብሐ ዘእዝኅ እለ ቦንቱ ገዘሮሙ ለደቂቀ እስራኤል በገልጋላ አመ ወፅኡ እምነ ግብጽ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ወህየ ሀለዋ እስከ ዮም ።,"And Israel served the LORD all the days of Joshua, and all the days of the elders that overlived Joshua, and which had known all the works of the LORD, that he had done for Israel." +የእስራኤልም ልጆች ከግብፅ ያወጡትን የዮሴፍን አጥንት ያዕቆብ ከሴኬም አባት ከኤሞር ልጆች በመቶ በግ በገዛው እርሻ በሴኬም ቀበሩት፤ እርሻውም ለዮሴፍ ልጆች ርስት ሆነ።,ወአዕጽምቲሁኒ ለዮሴፍ ዘአውጽኡ ���ምነ ግብጽ ወከረዩ ውስተ ሰቂማ ውስተ አሐዱ ኅብር ዘገራህት እንተ ተሣየጠ ያዕቆብ እምነ አሞሬዎን እለ ይነብሩ ውስተ ሰቂማ በምእት አባግዕ ወወሀቦ ለዮሴፍ ክፍሎ ።,"And the bones of Joseph, which the children of Israel brought up out of Egypt, buried they in Shechem, in a parcel of ground which Jacob bought of the sons of Hamor the father of Shechem for an hundred pieces of silver: and it became the inheritance of the children of Joseph." +የአሮንም ልጅ አልዓዛር ሞተ፤ በተራራማውም በኤፍሬም አገር ለልጁ ለፊንሐስ በተሰጠችው በጊብዓ መሬት ቀበሩት።,ወኮነ እምድኅረ ዝንቱ ወእልዐዛር ወልደ አሮን ሊቀ ካህናት ሶበ ሞተ ወቀበርዎ ውስተ ምድረ ገባኦር እንተ ወሀቦ ለፊንሕስ ወልዱ በደብረ ኤፍሬም ። ወይእተ አሚረ ነሥኡ ደቂቀ እስራኤል ታቦቶ ለእግዚአብሔር ወወሰድዋ ምስሌሆሙ ወፊንሕስ ኮነ ሊቀ ካህናት ህየንተ እልዐዛር አቡሁ እስከ አመ ሞተ ወከረዩ ሎቱ ውስተ ገባኦር ውስተ ምደሮሙ ። ወአተዉ ኵሎሙ ደቂቀ እስራኤል ውስተ አብያቲሆሙ ወውስተ አህጉሪሆሙ ። ወአምለኩ ደቂቀ እስራኤል አስጣርጤን ወሳጣሮት ወአማልክተ አሕዛብ እለ ዐውዶሙ ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እደ ኤቅሎን ንጉሠ ሞአብ ወቀነዮሙ ዐሠርተ ወሰመንተ ዓመተ ።,"And Eleazar the son of Aaron died; and they buried him in a hill that pertained to Phinehas his son, which was given him in mount Ephraim." +ሁለተኛውም ዕጣ ለስምዖን ልጆች ነገድ በየወገኖቻቸው ወጣ፤ ርስታቸውም በይሁዳ ልጆች ርስት መከከል ነበረ።,ወበጽሖሙ ለደቂቀ ስምዖን ካልእ ክፍል ወኮነ ርስቶሙ ውስተ ማእከሎሙ ለደቂቀ ይሁዳ ።,"And the second lot came forth to Simeon, even for the tribe of the children of Simeon according to their families: and their inheritance was within the inheritance of the children of Judah." +እነዚህም ርስታቸው ሆኑላቸው፤ ቤርሳቤህ፥ ሤባ፥ ሞላዳ፥,ወረከቦሙ መክፈልቶሙ ቤርሳቤሕ ወሶማሕ ወቆለደም ።,"And they had in their inheritance Beersheba, or Sheba, and Moladah," +ሐጸርሹዓል፥ ባላ፥ ዔጼም፥ ኤልቶላድ፥,ወአርሶላ ወበላ ወኢያሶን ።,"And Hazarshual, and Balah, and Azem," +በቱል፥ ሔርማ፥ ጺቅላግ፥ ቤትማርካቦት፥,ወልዑላ ወቡል ወኤርማ ።,"And Eltolad, and Bethul, and Hormah," +ሐጸርሱሳ፥ ቤተ ለባኦት፥ ሻሩሔን፤ አሥራ ሦስት ከተሞችና መንደሮቻቸው፤,ወሲቄላቅ ወቤተ ማኬሬብ ወሰርሱሲን ።,"And Ziklag, and Bethmarcaboth, and Hazarsusah," +ዓይን፥ ሪሞን፥ ዔቴር፥ አሻን፤ አራት ከተሞችና መንደሮቻቸው፤,ወበተሮት ወአሕቅልቲሆን ዐሥሩ ወሠላስ አህጉር ወአዕጻዳቲሆን ።,"And Bethlebaoth, and Sharuhen; thirteen cities and their villages:" +እስከ ባዕላትብኤርና እስከ ደቡቡ ራማት ድረስ በእነዚህ ከተሞች ዙሪያ ያሉ መንደሮች ሁሉ። የስምዖን ልጆች ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።,ወሬሞን ወተልካ ወኢያቴር ወአሳ አርባዕ አህጉር ወአዕጻዳቲሆን ።,"Ain, Remmon, and Ether, and Ashan; four cities and their villages:" +ከይሁዳ ልጆች ክፍል የስምዖን ልጆች ርስት ሆነ፤ የይሁዳም ልጆች እድል ፈንታ ስለ በዛባቸው የስምዖን ልጆች በርስታቸው መካከል ወረሱ።,ወዘዐውዶን ለእላንቱ አህጉር እስከ ባሌቅ ወየኀልፍ ላዕለ ባሜት መንገለ አዜባ ወዝንቱ ውእቱ ርስቶሙ ለነገደ ደቂቀ ስምዖን ።,"And all the villages that were round about these cities to Baalathbeer, Ramath of the south. This is the inheritance of the tribe of the children of Simeon according to their families." +ሦስተኛውም ዕጣ ለዛብሎን ልጆች በየወገኖቻቸው ወጣ፤ የርስታቸውም ድንበር ወደ ሣሪድ ደረሰ፤,እስመ ኮነ መክፈልቶሙ ለደቂቀ ይሁዳ ዐቢየ እምነ ዚአሆሙ ወወረሱ ደቂቀ ስምዖን ማእከለ መክፈልቶሙ ።,Out of the portion of the children of Judah was the inheritance of the children of Simeon: for the part of the children of Judah was too much for them: therefore the children of Simeon had their inheritance within the inheritance of them. +ድንበራቸውም በምዕራብ በኩል ወደ መርዓላ ወጣ፥ እስከ ደባሼትም ደረሰ፤ በዮቅንዓም ፊት ለፊት ወዳለው ወንዝ ደረሰ፤,ወረከቦሙ ሣልስ መክፈልት ለዛቡሎን በበ ሕዘቢሆሙ ፤ ኮነ ደወለ ርስቶሙ ኤሴዴቅ ጎላ ደወሎሙ ፤,And the third lot came up for the children of Zebulun according to their families: and the border of their inheritance was unto Sarid: +ከሣሪድም ወደ ፀሐይ መውጫ ወደ ምሥራቅ ወደ ኪስሎትታቦር ዳርቻ ዞረ፤,እምነ ባሕር ወመጌሬላ ወይትአኀዝ ምስለ ቤተ ራባ እንተ ውስተ ቈላት እንተ ቅድመ ገጸ ለኢየቀመን ።,"And their border went up toward the sea, and Maralah, and reached to Dabbasheth, and reached to the river that is before Jokneam;" +ወደ ዳብራትም ወጣ፥ ወደ ያፊዓም ደረሰ፤ ከዚያም በምሥራቅ በኩል ወደ ጋትሔፍርና ወደ ዒታቃጺን አለፈ፤ ወደ ሪምንና ወደ ኒዓ ወጣ።,ወተመይጠ እምነ ሰዱቅ ላዕለ ቅድመ ጽባሒሃ ለቤተ ሳሚስ ዲበ ደወለ ከሴሎቴት ወየኀልፍ እንተ ዳቢሮት ወየዐርግ ላዕለ ፌጤ ።,"And turned from Sarid eastward toward the sunrising unto the border of Chislothtabor, and then goeth out to Daberath, and goeth up to Japhia," +ድንበሩም በሰሜን በኩል ወደ ሐናቶን ዞረ፥ መውጫውም በይፍታሕኤል ሸለቆ ነበረ።,ወእምህየ የኀልፍ እንተ ቅድመ ጽባሒሃ ለሀገረ ጌቤሬ እንተ ኀበ ሴም ወየኀልፍ ዲበ ሬሞን ዘአምተርዮዛ ።,"And from thence passeth on along on the east to Gittahhepher, to Ittahkazin, and goeth out to Remmonmethoar to Neah;" +ቀጣት፥ ነህላል፥ ሺምሮን፥ ይዳላ፥ ቤተ ልሔም፤ አሥራ ሁለት ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወየኀልፍ ደወሎሙ ላዕለ መስዐ አሞት ወይከውን ሞጻእቶሙ ላዕለ ጌፋሔል እንተ ኀበ ነት ።,And the border compasseth it on the north side to Hannathon: and the outgoings thereof are in the valley of Jiphthahel: +የዛብሎን ልጆች ርስት በየወገኖቻቸው እነዚህ ከተሞችና መንደሮቻቸው ናቸው።,ወነባሐል ወሲሞዖን ወኢየሪከ ወሜትሜን ።,"And Kattath, and Nahallal, and Shimron, and Idalah, and Bethlehem: twelve cities with their villages." +አራተኛውም ዕጣ ለይሳኮር ልጆች በየወገኖቻቸው ወጣ።,ዝንቱ ውእቱ ርስቶሙ ለነገደ ደቂቀ ዛቡሎን በበ ሕዘቢሆሙ አህጉር ወአዕጻዳቲሆን ።,"This is the inheritance of the children of Zebulun according to their families, these cities with their villages." +ድንበራቸውም ወደ ኢይዝራኤል፥,ወረከቦ ለይሳኮር ራብዕ መክፈልት ።,"And the fourth lot came out to Issachar, for the children of Issachar according to their families." +ወደ ከስሎት፥ ወደ ሱነም፥ ወደ ሐፍራይም፥ ወደ ሺኦን፥ ወደ አናሐራት፥,ወኮነ ደወሎሙ ኢያዜር ወከልሰሎት ወሱሳን ።,"And their border was toward Jezreel, and Chesulloth, and Shunem," +ወደ ረቢት፥ ወደ ቂሶን፥ ወደ አቤጽ፥,ወአጊን ወሲዮነን ወርሔቴ ።,"And Hapharaim, and Shion, and Anaharath," +ወደ ሬሜት፥ ወደ ዓይንጋኒም፥ ወደ ዓይንሐዳ፥ ወደ ቤትጳጼጽ ደረሰ፤,ወአነከሬት ወደቢሮት ወቂሶን ወሬቤስ ።,"And Rabbith, and Kishion, and Abez," +ድንበሩም ወደ ታቦርና ወደ ሻሕጹማ፥ ወደ ቤትሳሚስ ደረሰ፥ የድንበራቸውም መውጫ ዮርዳኖስ ነበረ፤ አሥራ ስድስት ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወሬመን ወኤማሬቅ ወቤርሳቤስ ።,"And Remeth, and Engannim, and Enhaddah, and Bethpazzez;" +የይሳኮር ልጆች ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው እነዚህ ከተሞችና መንደሮቻቸው ናቸው።,ወይትአኀዝ ደወሎሙ ላዕለ ጌተቦር ወላዕለ ሰሊም እንተ መንገለ ባሕር ወቤተ ሳሚስ ወይከውን ሞጻእተ ደወሎሙ ዮርዳንስ ።,"And the coast reacheth to Tabor, and Shahazimah, and Bethshemesh; and the outgoings of their border were at Jordan: sixteen cities with their villages." +አምስተኛውም ዕጣ ለአሴር ልጆች ነገድ በየወገኖቻቸው ወጣ።,ወዝንቱ ውእቱ ርስቶሙ ለነገዶ ደቂቀ ይሳኮር በበ ሕዘቢሆሙ ወአህጉሪሆሙኒ ወአዕጻዳቲሆን ።,"This is the inheritance of the tribe of the children of Issachar according to their families, the cities and their villages." +ድንበራቸውም ሔልቃት፥ ሐሊ፥ ቤጤን፥ አዚፍ፥,ወረከቦሙ ኃምስ መክፈልት ለአሴር ።,And the fifth lot came out for the tribe of the children of Asher according to their families. +አላሜሌክ፥ ዓምዓድ፥ ሚሽአል ነበረ፤ በምዕራብ በኩል ወደ ቀርሜሎስና ወደ ሺሖር��ብናት ደረሰ፤,ወኮነ ደወሎሙ እምነ ኤሌኬት ወአሌፍ ወቤቶቅ ወአኬያፋ ።,"And their border was Helkath, and Hali, and Beten, and Achshaph," +ወደ ፀሐይም መውጫ ወደ ቤትዳጎን ዞረ፥ ወደ ዛብሎንም ወደ ይፍታሕኤል ሸለቆ፥ በሰሜን በኩል ወደ ቤትዔሜቅና ወደ ንዒኤልም ደረሰ፤ በስተ ግራ በኩልም ወደ ካቡል ወጣ፤,ወአሊሜሊ ወአሚሔል ወመሐስ ወይትአኀዝ በቀርሜሎ ዘመንገለ ባሕር ወበሲዮን ወለባነት ።,"And Alammelech, and Amad, and Misheal; and reacheth to Carmel westward, and to Shihorlibnath;" +ከዚያም ወደ ዔብሮን፥ ወደ ረአብ፥ ወደ ሐሞን፥ ወደ ቃና እስከ ታላቁ ሲዶናም ደረሰ።,እምነ ጽባሒሁ ይገብእ ቤቴጌኔት ወይትአኀዝ በዛቡሎን ወእምጌጌ ወፍቴሔል ለመንገለ መስዕ ወይበውእ ደወሎሙ ውስተ ሰፍቴ ቤተሜኅ ወኤኔሔል ወየኀልፍ ውስተ ኮበም ወአሶሜል ።,"And turneth toward the sunrising to Bethdagon, and reacheth to Zebulun, and to the valley of Jiphthahel toward the north side of Bethemek, and Neiel, and goeth out to Cabul on the left hand," +ድንበሩም ወደ ራማ፥ ወደ ተመሸገውም ከተማ ወደ ጢሮስ ዞረ፤ ድንበሩም ወደ ሖሳ ዞረ፤ መውጫውም በአክዚብ በኩል ወደ ባሕሩ ነበረ፤,ወኤብሮን ወራአብ ወኤሜማሖን ወቀንተኔዎስ እስከ ሲዶኖስ ዐባይ ።,"And Hebron, and Rehob, and Hammon, and Kanah, even unto great Zidon;" +ዑማ፥ አፌቅ፥ ረአብ ደግሞ ነበሩ፤ ሀያ ሁለት ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወይገብእ ደወሎሙ ውስተ አራማ ወእስከ ነቅዐ መስፋጥ ወስጢርዮን ወይገብእ ደወሎሙ ውስተ ኢያሲፍ ወይከውን ደወለ ሞጻእቱ ባሕር ወእምነ ሌብ ወኮዞብ ።,"And then the coast turneth to Ramah, and to the strong city Tyre; and the coast turneth to Hosah; and the outgoings thereof are at the sea from the coast to Achzib:" +የአሴር ልጆች ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው እነዚህ ከተሞችና መንደሮቻቸው ናቸው።,ወአርኮብ ወዓፌቅ ወራዐው ።,"Ummah also, and Aphek, and Rehob: twenty and two cities with their villages." +ስድስተኛውም ዕጣ ለንፍታሌም ልጆች በየወገኖቻቸው ወጣ።,ወዝንቱ ውእቱ ርስቶሙ ለነገደ ደቂቀ አሴር በበ ሕዘቢሆሙ አህጉሪሆሙኒ ወአዕጻዳቲሆን ።,"This is the inheritance of the tribe of the children of Asher according to their families, these cities with their villages." +ድንበራቸውም ከሔሌፍ፥ ከጸዕነኒም ዛፍ፥ ከአዳሚኔቄብ፥ ከየብኒኤል እስከ ለቁም ድረስ ነበረ፤ መውጫውም በዮርዳኖስ ነበረ።,ወረከቦ ለንፍታሌም ሳድስ ክፍል ።,"The sixth lot came out to the children of Naphtali, even for the children of Naphtali according to their families." +ድንበሩም ወደ ምዕራብ ወደ አዝኖትታቦር ዞረ፥ ከዚያም ወደ ሑቆቅ ወጣ፤ ከዚያም በደቡብ በኩል ወደ ዛብሎን፥ በምዕራብ በኩል ወደ አሴር፥ በዮርዳኖስም በፀሐይ መውጫ ወደ ይሁዳ ደረሰ።,ወኮነ ደወሎሙ ሞሐላም ወሞላ ወቤሴሚይን ወአርሜ ወናቦ ወኢያፍቴሜ እስከ አኦደም ወኮነ ሞጻእቶሙ ዮርዳንስ ።,"And their coast was from Heleph, from Allon to Zaanannim, and Adami, Nekeb, and Jabneel, unto Lakum; and the outgoings thereof were at Jordan:" +የተመሸጉትም ከተሞች እነዚህ ነበሩ፤ ጺዲም፥ ጼር፥ ሐማት፥,ወይገብእ ደወሎሙ ላዕለ ባሕረ አናትብሮን ወየኀልፍ እምህየ ላዕለ ኢቀናቃ ወይትአኀዝ በዛቡሎን እመንገለ አዜብ ወአሴርሂ ይትአኀዞሙ በመንገለ ባሕር ወዮርዳንስ እመንገለ ጽባሒሁ ።,"And then the coast turneth westward to Aznothtabor, and goeth out from thence to Hukkok, and reacheth to Zebulun on the south side, and reacheth to Asher on the west side, and to Judah upon Jordan toward the sunrising." +ረቃት፥ ኬኔሬት፥ አዳማ፥ ራማ፥ አሶር፥,ወአህጉረ ጢሮስሂ እለ ቅጽረ ቦን ወጢሮስሂ ወኦሞዳታቄት ወቄኔሬት ።,"And the fenced cities are Ziddim, Zer, and Hammath, Rakkath, and Chinnereth," +ቃዴስ፥ ኤድራይ፥ ዓይንሐጾር፥ ይርኦን፥ ሚግዳልኤል፥ ሖሬም፥ ቤትዓናት፥ ቤትሳሚስ፤ አሥራ ዘጠኝ ከተሞችና መንደሮቻቸው።,ወአርሜት ወአራሔል ወአሶር ።,"And Adamah, and Ramah, and Hazor," +የንፍታሌም ልጆች ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው እነዚህ ከተሞችና መንደሮቻቸው ��ቸው።,ወቃዴስ ወአስራይስ ወነቅዐ አሶር ።,"And Kedesh, and Edrei, and Enhazor," +ሰባተኛውም ዕጣ ለዳን ልጆች ነገድ በየወገኖቻቸው ወጣ።,ወቄሮኅ ወሜገላሕርም ወቤታሜ ወቴሳሚስ ።,"And Iron, and Migdalel, Horem, and Bethanath, and Bethshemesh; nineteen cities with their villages." +የርስታቸውም ዳርቻ ይህ ነበረ፤ ጾርዓ፥ ኤሽታኦል፥ ዒርሼሜሽ፥,ወዝንቱ ውእቱ ርስቶሙ ለነገደ ደቂቀ ንፍታሌም ።,"This is the inheritance of the tribe of the children of Naphtali according to their families, the cities and their villages." +ሸዕለቢን፥ ኤሎን፥ ይትላ፥ ኤሎን፥ ተምና፥,ወረከቦ ለዳን ሳብዕ ክፍል ።,And the seventh lot came out for the tribe of the children of Dan according to their families. +አቃሮን፥ ኢልተቄ፥ ገባቶን፥ ባዕላት፥,ወኮነ ደወሎሙ ሰራሕት ወኣሳ ሀገረ ሳመውስ ።,"And the coast of their inheritance was Zorah, and Eshtaol, and Irshemesh," +ይሁድ፥ ብኔብረቅ፥ ጋትሪሞን፥ ሜያርቆን፥ በኢዮጴ ፊት ለፊት ካለው ዳርቻ ጋር ራቆን።,ወሳላቢን ወአሞን ወሲላታ ።,"And Shaalabbin, and Ajalon, and Jethlah," +የዳንም ልጆች ዳርቻ አልበቃቸውም፤ የዳንም ልጆች ከሌሼም ጋር ሊዋጉ ወጡ፥ ያዙአትም፥ በሰይፍም ስለት መቱአት፥ ወረሱአትም፥ ተቀመጡባትም፤ ስምዋንም በአባታቸው በዳን ስም ዳን ብለው ጠሩአት።,ወኤሎን ወቴምናታ ወአቃሮን ።,"And Elon, and Thimnathah, and Ekron," +የዳን ልጆች ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው እነዚህ ከተሞችና መንደሮቻቸው ናቸው።,ወለቃታ ወጌቤቶን ወጌቤላን ።,"And Eltekeh, and Gibbethon, and Baalath," +ምድሩንም ሁሉ በየድንበሩ ርስት እንዲሆን ከፍለው ከጨረሱ በኋላ፥ የእስራኤል ልጆች ለነዌ ልጅ ለኢያሱ በመካከላቸው ርስት ሰጡት።,ወአዞር ወቤኔባቅጥ ወጌትሬሞ ።,"And Jehud, and Beneberak, and Gathrimmon," +በኤፍሬም ተራራማ አገር ያለችውን ተምናሴራ የምትባለውን የፈለጋትን ከተማ እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ ሰጡት፤ ከተማም ሠርቶ ተቀመጠባት።,ወእምነ ባሕር ኢየራቆን ደወል ዘቅሩበ ኢዮጴ ።,"And Mejarkon, and Rakkon, with the border before Japho." +ካህኑ አልዓዛር፥ የነዌም ልጅ ኢያሱ፥ የእስራኤልም ልጆች ነገዶች የአባቶች አለቆች በእግዚአብሔር ፊት በሴሎ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ አጠገብ በዕጣ የተካፈሉት ርስት ይህ ነው። ምድሪቱንም መካፈል ጨረሱ።,ወዝንቱ ውእቱ ርስቶሙ ለነገደ ደቂቀ ዳን በበ ሕዘቢሆሙ አህጉሪሆሙኒ ወአዕጻዳቲሆሙኒ ወኢያጠቅዎሙ ደቂቀ ዳን ለአሞሬዎን እለ ያጠውቅዎሙ በውስተ ደብር ወኢያበውሕዎሙ አሞሬዎን ይረዱ ውስተ ቈላት ወነሥኡ እምኔሆሙ አሐደ ኅብረ እምውስተ ደወለ መክፈልቶሙ ።,"And the coast of the children of Dan went out too little for them: therefore the children of Dan went up to fight against Leshem, and took it, and smote it with the edge of the sword, and possessed it, and dwelt therein, and called Leshem, Dan, after the name of Dan their father." +በዚያን ጊዜም ኢያሱ የሮቤልን ልጆችና የጋድን ልጆች የምናሴንም ነገድ እኩሌታ ጠርቶ እንዲህ አላቸው።,ወእምዝ ጸውዖሙ ኢየሱስ ለደቂቀ ሮቤል ወለደቂቀ ጋድ ወለመንፈቀ ነገደ መናሴ ።,"Then Joshua called the Reubenites, and the Gadites, and the half tribe of Manasseh," +የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ያዘዛችሁን ሁሉ ጠብቃችኋል፥ እኔም ላዘዝኋችሁ ነገር ሁሉ ታዝዛችኋል፤,ወይቤሎሙ ለሊክሙ ሰማዕክሙ ኵሎ ዘአዘዘክሙ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር ወሰማዕክሙ ቃልየ ኵሎ ዘአዘዝኩክሙ ።,"And said unto them, Ye have kept all that Moses the servant of the LORD commanded you, and have obeyed my voice in all that I commanded you:" +ይህንም ያህል ብዙ ጊዜ እስከ ዛሬ ድረስ ወንድሞቻችሁን አልተዋችሁም፥ የአምላካችሁንም የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ጠብቃችኋል።,ወኢኀደግሙ አኀዊክሙ በእማንቱ መዋዕል ብዙኃት እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ወዐቀብክሙ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Ye have not left your brethren these many days unto this day, but have kept the charge of the commandment of the LORD your God." +አሁንም አምላካችሁ እግ��አብሔር እንደ ተናገራቸው ወንድሞቻችሁን አሳርፎአቸዋል፤ አሁን እንግዲህ ተመለሱ፥ ወደ ቤታችሁና የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ በዮርዳኖስ ማዶ ወደ ሰጣችሁ ወደ ርስታችሁ ምድር ሂዱ።,ወይእዜሰ አዕረፎሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ለአኀዊክሙ በከመ ይቤሎሙ ወይእዜኒ ተመየጡ ወእትዉ ውስተ አብያቲክሙ ወውስተ ደወልክሙ ብሔረ ዘወሀበክሙ ሙሴ ገብረ እግዚአብሔር በማዕዶተ ዮርዳንስ ።,"And now the LORD your God hath given rest unto your brethren, as he promised them: therefore now return ye, and get you unto your tents, and unto the land of your possession, which Moses the servant of the LORD gave you on the other side Jordan." +ብቻ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ያዘዛችሁን ትእዛዙንና ሕጉን ታደርጉ ዘንድ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ትወድዱ ዘንድ፥ መንገዱንም ሁሉ ትሄዱ ዘንድ፥ ትእዛዙንም ትጠብቁ ዘንድ፥ ከእርሱም ጋር ትጠጉ ዘንድ፥ በፍጹምም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ታመልኩ ዘንድ እጅግ ተጠንቀቁ።,ወባሕቱ ተዓቀቡ ከመ ትግበሩ ጥቀ ትእዛዘ ወሕገ ዘአዘዘክሙ ከመ ትግበሩ ሙሴ ቍልዔሁ ለእግዚአብሔር ከመ ታፍቅርዎ ለእግዚአብሔር አምላክነ ወትሑሩ በኵሉ ፍናዊሁ ወትዕቀቡ ትእዛዞ ወትትልውዎ ወታምልክዎ በኵሉ ልብክሙ ወበኵሉ ነፍስክሙ ።,"But take diligent heed to do the commandment and the law, which Moses the servant of the LORD charged you, to love the LORD your God, and to walk in all his ways, and to keep his commandments, and to cleave unto him, and to serve him with all your heart and with all your soul." +ኢያሱም መረቃቸው፥ ሰደዳቸውም፤ ወደ ቤታቸውም ሄዱ።,ወባረኮሙ ኢየሱስ ወፈነዎሙ ወአተዉ ውስተ አብያቲሆሙ ።,"So Joshua blessed them, and sent them away: and they went unto their tents." +ለምናሴም ነገድ እኩሌታ ሙሴ በባሳን ውስጥ ርስት ሰጥቶአቸው ነበር፤ ለቀረው ለእኩሌታው ግን ኢያሱ በዮርዳኖስ ማዶ በምዕራብ ወገን በወንድሞቻቸው መካከል ርስት ሰጣቸው። ኢያሱም ወደ ቤታቸው በሰደዳቸው ጊዜ እንዲህ ብሎ መረቃቸው።,ወለመንፈቀ ነገደ መናሴ ወሀቦሙ ሙሴ በባሳን ወለመንፈቆሙሰ ወሀቦሙ ኢየሱስ ምስለ አኀዊሆሙ በማዕዶተ ዮርዳንስ ዘኀበ ባሕር ፤ ወሶበ ፈነዎሙ ኢየሱስ ውስተ አብያቲሆሙ ወባረኮሙ ወይቤሎሙ ።,"Now to the one half of the tribe of Manasseh Moses had given possession in Bashan: but unto the other half thereof gave Joshua among their brethren on this side Jordan westward. And when Joshua sent them away also unto their tents, then he blessed them," +በብዙ ብልጥግና በእጅግም ብዙ ከብት፥ በብርም፥ በወርቅም፥ በናስም፥ በብረትም፥ በእጅግም ብዙ ልብስ ወደ ቤታችሁ ተመለሱ፤ የጠላቶቻችሁንም ምርኮ ከወንድሞቻችሁ ጋር ተካፈሉ።,ወአተዉ ምስለ ብዙኅ ንዋይ ውስተ አብያቲሆሙ ወምስለ ብዙኅ እንስሶ ጥቀ ወወርቅ ወብሩር ወብርት ወኀፂን ወልብስ ብዙኅ ጥቀ ተካፈሉ በርበረ ፀሮሙ ምስለ አኀዊሆሙ ።,"And he spake unto them, saying, Return with much riches unto your tents, and with very much cattle, with silver, and with gold, and with brass, and with iron, and with very much raiment: divide the spoil of your enemies with your brethren." +የሮቤልም ልጆች የጋድም ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ ሄዱ፤ በሙሴም እጅ በተሰጠ በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወደ ተቀበሉአት ወደ ርስታቸው ወደ ገለዓድ ምድር ይገቡ ዘንድ በከነዓን ምድር ካለችው ከሴሎ ከእስራኤል ልጆች ዘንድ ተመለሱ።,ወተመይጡ ወአተዉ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወመንፈቀ ነገደ መናሴ እምነ ደቂቀ እስራኤል እምነ ሴሎ እምነ ምድረ ከናአን ከመ ይሑሩ ውስተ ምድረ ገላአድ ውስተ ደወሎሙ ወውስተ ርስቶሙ ዘተዋረስዋ በትእዛዘ እግዚአብሔር በእደ ሙሴ ።,"And the children of Reuben and the children of Gad and the half tribe of Manasseh returned, and departed from the children of Israel out of Shiloh, which is in the land of Canaan, to go unto the country of Gilead, to the land of their possession, whereof they were possessed, according to the word of the LORD by the hand of Moses." +በከነዓን ምድር ወዳለው ወደ ዮርዳኖስ አቅራቢያ�� በመጡ ጊዜ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ በዚያ በዮርዳኖስ አጠገብ ታላቅ መሠዊያ ሠሩ።,ወበጽሑ ውስተ ገላአድ ዘዮርዳንስ ዘምድረ ከናአን ወነደቁ ደቂቀ ጋድ ወደቂቀ ሮቤል ወመንፈቀ ነገደ መናሴ በህየ ምሥዋዐ በኀበ ዮርዳንስ ዐቢየ ምሥዋዐ ዘያስተርኢ ።,"And when they came unto the borders of Jordan, that are in the land of Canaan, the children of Reuben and the children of Gad and the half tribe of Manasseh built there an altar by Jordan, a great altar to see to." +ለእስራኤልም ልጆች። እነሆ፥ በከነዓን ምድር ዳርቻ በዮርዳኖስ አጠገብ ባለው ግዛት፥ የእስራኤል ልጆች ባሉበት ወገን፥ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ መሠዊያ ሠርተዋል የሚል ወሬ ደረሰላቸው።,ወሰምዑ ደቂቀ እስራኤል ከመ ነደቁ ምሥዋዐ ደቂቀ ጋድ ወደቂቀ ሮቤል ወመንፈቂ ነገደ መናሴ በውስተ ደወለ ምድረ ከናአን በኀበ ገላአድ ዘዮርዳንስ በማዕዶቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And the children of Israel heard say, Behold, the children of Reuben and the children of Gad and the half tribe of Manasseh have built an altar over against the land of Canaan, in the borders of Jordan, at the passage of the children of Israel." +የእስራኤልም ልጆች ይህን በሰሙ ጊዜ የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ወጥተው እነርሱን ሊዋጉ በሴሎ ተሰበሰቡ።,ወሰምዑ ደቂቀ እስራኤል ወተጋብኡ ኵሎሙ ደቂቀ እስራኤል ውስተ ሴሎ ከመ ይዕረጉ ይትቃተልዎሙ ።,"And when the children of Israel heard of it, the whole congregation of the children of Israel gathered themselves together at Shiloh, to go up to war against them." +የእስራኤልም ልጆች በገለዓድ ምድር ወዳሉት ወደ ሮቤል ልጆችና ወደ ጋድ ልጆች ወደ ምናሴም ነገድ እኩሌታ የካህኑን የአልዓዛርን ልጅ ፊንሐስን ላኩ።,ወለአኩ ደቂቀ እስራኤል ኀበ ደቂቀ ሮቤል ወኀበ ደቂቀ ጋድ ወኀበ መንፈቀ ነገደ መናሴ ውስተ ምድረ ገላአድ ፊንሕስ ወልደ እልዐዛር ወልደ አሮን ካህን ፤,"And the children of Israel sent unto the children of Reuben, and to the children of Gad, and to the half tribe of Manasseh, into the land of Gilead, Phinehas the son of Eleazar the priest," +ከእርሱም ጋር አሥር አለቆች ነበሩ፥ ከእስራኤል ከየነገዱ ሁሉ አንድ አንድ የአባቶች ቤት አለቃ፤ እያንዳንዱም በእስራኤል አእላፋት መካከል የእየአባቶቻቸው ቤት አለቃ ነበረ።,ወዐሠርቱ እምውስተ መላእክት ምስሌሁ ወመልአክ አሐዱ እምነ አብያተ አበዊሆሙ እምነ ኵሉ ነገደ እስራኤል ዕደወ መላእክተ አብያተ ኦበዊሆሙ መሳፍንት እሙንቱ ለእስራኤል ።,"And with him ten princes, of each chief house a prince throughout all the tribes of Israel; and each one was an head of the house of their fathers among the thousands of Israel." +በገለዓድም ምድር ወዳሉት ወደ ሮቤል ልጆችና ወደ ጋድ ልጆች ወደ ምናሴም ነገድ እኩሌታ መጡ፥ እንዲህም ብለው ተናገሩአቸው።,ወበጽሑ ኀበ ደቂቀ ጋድ ወኀበ ደቂቀ ሮቤል ወኀበ መንፈቀ ነገደ መናሴ ውስተ ገላአድ ወነገርዎሙ ወይቤልዎሙ ፤,"And they came unto the children of Reuben, and to the children of Gad, and to the half tribe of Manasseh, unto the land of Gilead, and they spake with them, saying," +የእግዚአብሔር ማኅበር ሁሉ የሚለው ይህ ነው። ይህ በእስራኤል አምላክ ላይ ያደረጋችሁት ኃጢአት ምንድር ነው? ዛሬ እግዚአብሔርን ከመከተል ተመልሳችኋል፤ ዛሬም መሠዊያ በመሥራታችሁ በእግዚአብሔር ላይ ዐምፃችኋል።,ከመዝ ይቤሉ ኵሉ ተዓይነ እግዚአብሔር ምንትኑአ ዛቲአ አበሳአ እንተ አበስክሙ ቅድመ አምላከ እስራኤል ከመ ትኅድጉ ዮም ተሊዎቶ ለእግዚአብሔር ወትንድቁ ለክሙ ምሥዋዐ ወከመ ትክሐድዎ ዮም ለእግዚአብሔር ።,"Thus saith the whole congregation of the LORD, What trespass is this that ye have committed against the God of Israel, to turn away this day from following the LORD, in that ye have builded you an altar, that ye might rebel this day against the LORD?" +እኛ እስከ ዛሬ ድረስ ከእርሱ ያልነጻንበት የፌጎር ኃጢአት ጥቂት ነውን? በእግዚአብሔር ማኅበር ላይ መቅሰፍት ወ��ደ።,አስተንአስክሙኑ ኀጢአቶ ለፌጎር እንተ ኢነጻሕነ እምኔሃ እስከ ዮም ወኮነ መቅሠፍት ላዕለ ትዕይንተ እግዚአብሔር ።,"Is the iniquity of Peor too little for us, from which we are not cleansed until this day, although there was a plague in the congregation of the LORD," +እናንተ ዛሬ እግዚአብሔርን ከመከተል ትመለሳላችሁን? ዛሬ በእግዚአብሔር ላይ ብታምፁ ነገ በእስራኤል ማኅበር ሁሉ ላይ ይቈጣል።,ወዮምኒ አንትሙ ኀደግሙ ተሊዎቶ ለእግዚአብሔር ወእምከመ አንትሙ ዮም ክሕድክምዎ ለእግዚአብሔር ጌሠመ ላዕለ ኵሉ እስራኤል ይከውን መቅሠፍት ።,"But that ye must turn away this day from following the LORD? and it will be, seeing ye rebel to day against the LORD, that to morrow he will be wroth with the whole congregation of Israel." +ነገር ግን የርስታችሁ ምድር የረከሰ ቢመስላችሁ የእግዚአብሔር ማደሪያ ወደሚቀመጥበት ወደ እግዚአብሔር ርስት ምድር አልፋችሁ በመካከላችን ውረሱ፤ ከአምላካችንም ከእግዚአብሔር መሠዊያ ሌላ ለእናንተ መሠዊያ በመሥራታችሁ በእግዚአብሔርና በእኛ ላይ አታምፁ።,ወይእዜኒ እመ ትንእሰክሙ ደወለ ምድርክሙ ዕድው ውስተ ምድረ ደወለ እግዚአብሔር ኀበ ትነብር ህየ ደብተራሁ ለእግዚአብሔር ወተወረሱ ምስሌነ ወኢትክሐድዎ ለእግዚአብሔር ወኢትኅድግዎ ለእግዚአብሔር እስመ ነደቅሙ ምሥዋዐ አፍአ እምነ ምሥዋዒሁ ለእግዚአብሔር አምላክነ ።,"Notwithstanding, if the land of your possession be unclean, then pass ye over unto the land of the possession of the LORD, wherein the LORD'S tabernacle dwelleth, and take possession among us: but rebel not against the LORD, nor rebel against us, in building you an altar beside the altar of the LORD our God." +የዛራ ልጅ አካን እርም ነገር በመውሰድ ኃጢአትን ስለ ሠራ በእስራኤል ማኅበር ሁሉ ላይ ቍጣ አልወረደምን? እርሱም በኃጢአቱ ብቻውን አልሞተም።,አካኑ አካር ወልደ ዛራ አበሰ ወጌገየ ወነሥአ እምነ ዘሕሩም ወላዕለ ኵሉ ትዕይንተ እስራኤል ኮነ መንሱት እንዘ ባሕቲቱ አበሰ ቦኑአ ባሕቲቱአ ሞተአ በኀጢአቱአ ።,"Did not Achan the son of Zerah commit a trespass in the accursed thing, and wrath fell on all the congregation of Israel? and that man perished not alone in his iniquity." +የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ ለእስራኤል አእላፋት አለቆች እንዲህ ብለው መለሱላቸው።,ወአውሥኡ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወመንፈቀ ነገደ መናሴ ወይቤልዎሙ ለመላእክተ እስራኤል እንዘ ይብሉ ፤,"Then the children of Reuben and the children of Gad and the half tribe of Manasseh answered, and said unto the heads of the thousands of Israel," +የአማልክት አምላክ እግዚአብሔር፥ የአማልክት አምላክ እግዚአብሔር እርሱ አውቆታል፥ እስራኤልም ያውቀዋል፤ በእግዚአብሔር ላይ ዐምፀንና ተላልፈን እንደ ሆነ ዛሬ አታድነን፤,እግዚአብሔር ውእቱ አምላክ ወእግዚእ ወአምላከ አማልክት ውእቱ እግዚአብሔር ያአምር ወለእስራኤልኒ ውእቱ ያአምሮ ከመ አኮ ለክሒድ ወለአብሶ ዘገበርነ ቅድሜሁ ለእግዚአብሔር ወእመአኮሰ ኢያድኅነነ ዮም ።,"The LORD God of gods, the LORD God of gods, he knoweth, and Israel he shall know; if it be in rebellion, or if in transgression against the LORD, (save us not this day,)" +እግዚአብሔርን ከመከተል እንድንመለስ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህል ቍርባን እንድናሳርግበት፥ የደኅንነትንም መሥዋዕት እንድናቀርብበት ብለን መሠዊያ ሠርተን እንደ ሆነ እግዚአብሔር እርሱ ራሱ ይበቀለን፤,ወእመኒ ምሥዋዐ ነደቅነ ለነ ከመ ንክሐዶ ለእግዚአብሔር አምላክነ ወከመ ናዕርግ ውስቴቱ መሥዋዕተ ቍርባን ወእመኒ ከመ ንግበር ላዕሌሁ መሥዋዕተ መድኅኒት ውእቱ ለሊሁ እግዚአብሔር ለይትኀሠሠነ ።,"That we have built us an altar to turn from following the LORD, or if to offer thereon burnt offering or meat offering, or if to offer peace offerings thereon, let the LORD himself require it;" +ይልቁንም ከልባችን ፍርሃት የተነሣ። በሚመጣው ዘመን ልጆቻችሁ ልጆቻችንን። ከእስራኤል አ���ላክ ከእግዚአብሔር ጋር ምን አላችሁ?,እመ አኮ በበይነ ነገረ ፍርሀተ እግዚአብሔር ዘገበርናሁ ለዝንቱ እንዘ ንብል ከመ ኢይበሉ ጌሠመ ውሉድክሙ ለውሉድነ ምንተ ብክሙ ምስለ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ።,"And if we have not rather done it for fear of this thing, saying, In time to come your children might speak unto our children, saying, What have ye to do with the LORD God of Israel?" +እናንተ የሮቤልና የጋድ ልጆች፥ እግዚአብሔር በእኛና በእናንተ መካከል ዮርዳኖስን ድንበር አድርጎአልና በእግዚአብሔር ዘንድ እድል ፈንታ የላችሁም ይሉአቸዋል ብለን ይህን አደረግን። በዚህም ልጆቻችሁ ልጆቻችንን እግዚአብሔርን ከመፍራት አስተዋቸዋል።,እስመ አቀመ እግዚአብሔር ወሰነ ማእከሌክሙ ወማእከሌነ ለደቂቀ ሮቤል ወለደቂቀ ጋድ ወለመንፈቀ ነገደ መናሴ ለዮርዳንስ ወአልብክሙ ክፍለ ምስለ እግዚአብሔር ወይሬስይዎሙ ነኪረ ውሉድክሙ ለውሉድነ ከመ ኢያውፅእዎሙ እምነ አምልኮ እግዚአብሔር ።,"For the LORD hath made Jordan a border between us and you, ye children of Reuben and children of Gad; ye have no part in the LORD: so shall your children make our children cease from fearing the LORD." +ስለዚህም። መሠዊያ እንሥራ አልን፤ ነገር ግን ለሚቃጠል መሥዋዕት ወይም ለሌላ መሥዋዕት አይደለም፤,ወንቤ ከመ ንግበር ከመዝ ወንንድቅ ዘንተ ምሥዋዐ አኮ በበይነ ቍርባን ወአኮ በበይነ መሥዋዕት ።,"Therefore we said, Let us now prepare to build us an altar, not for burnt offering, nor for sacrifice:" +ነገር ግን በእኛና በእናንተ መካከል ከእኛም በኋላ በትውልዳችንና በትውልዳችሁ መካከል በሚቃጠል መሥዋዕትና በቍርባን በደኅንነትም መሥዋዕታችን እግዚአብሔርን እናመልክ ዘንድ፥ በሚመጣውም ዘመን ልጆቻችሁ ልጆቻችንን። በእግዚአብሔር ዘንድ እድል ፈንታ የላችሁም እንዳይሉ ምስክር ይሆናል።,አላ ከመ ይኩን ዝንቱ ስምዐ ማእከሌነ ወማእከሌክሙ ወማእከለ ውሉድነ እምድኅሬነ ከመ ያምልክዎ አምልከ ለእግዚአብሔር በቅድሜሁ በቍርባንክሙ ወበመሥዋዕተ መድኀኒትክሙ ወኢይበልዎሙ ውሉድክሙ ለውሉድነ ጌሠመ አልብክሙ ክፍለ ምስለ እግዚአብሔር ።,"But that it may be a witness between us, and you, and our generations after us, that we might do the service of the LORD before him with our burnt offerings, and with our sacrifices, and with our peace offerings; that your children may not say to our children in time to come, Ye have no part in the LORD." +ስለዚህም አልን። በሚመጣው ዘመን ለእኛ ወይም ለትውልዳችን ይህን ሲሉ፥ እኛ። እነሆ፥ አባቶቻችን ያደረጉትን የእግዚአብሔርን መሠዊያ ምሳሌ እዩ፤ በእኛና በእናንተ መካከል ምስክር ነው እንጂ ስለሚቃጠል መሥዋዕትና ስለ ሌላ መሥዋዕት አይደለም እንላለን።,ወንቤ እመቦ ከመ ኮነ ድኅረ ወይቤሉነ ጌሠመ አው ለውሉድነ ከመ ይቤልዎሙ ናሁ ርእዩ አምሳለ ምሥዋዑ ለእግዚአብሔር ዘገብሩ አበዊነ አኮ በበይነ ቍርባን ወአኮ በበይነ መሥዋዕት አላ ከመ ይኩን ስምዕ ማእከሌነ ወማእከሌክሙ ።,"Therefore said we, that it shall be, when they should so say to us or to our generations in time to come, that we may say again, Behold the pattern of the altar of the LORD, which our fathers made, not for burnt offerings, nor for sacrifices; but it is a witness between us and you." +በማደሪያው ፊት ካለው ከአምላካችን ከእግዚአብሔር መሠዊያ ሌላ ለሚቃጠል መሥዋዕትና ለእህል ቍርባን ለሌላ መሥዋዕትም የሚሆን መሠዊያን የሠራነው በእግዚአብሔር ላይ በማመፅ እግዚአብሔርንም ዛሬ መከተልን ለመተው በማለት እንደ ሆነ ይህ ከእኛ ይራቅ።,ሐሰ ለነ እስከ ነኀድግ ተሊዎቶ ለእግዚአብሔር በእላንቱ መዋዕል ዮም ከመ ንክሐዶ ለእግዚአብሔር ወከመ ንንድቅ ለነ ምሥዋዐ ለቍርባን ወለመሥዋዕተ ሰላም ወለመሥዋዕተ መድኀኒት እንበለ በውስተ ምሥዋዒሁ ለእግዚአብሔር አምላክነ ዘቅድመ ደብተራሁ ።,"God forbid that we should rebel against the LORD, and turn this day from following the LORD, to build an altar for burnt offerings, for meat offerings, or for sacrifices, beside the altar of the LORD our God that is before his tabernacle." +ካህኑ ፊንሐስና የማኅበሩ አለቆች፥ ከእርሱ ጋር የነበሩት የእስራኤል አእላፋት አለቆች፥ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ልጆች የተናገሩትን ቃል በሰሙ ጊዜ ነገሩ እጅግ ደስ አሰኛቸው።,ወሶበ ሰምዐ ፊንሕስ ካህን ወኵሉ መላእክተ ተዓይን ወመሳፍንተ እስራኤል እለ ምስሌሁ ቃለ ዘይቤልዎሙ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወመንፈቀ ነገደ መናሴ አርመሙ ።,"And when Phinehas the priest, and the princes of the congregation and heads of the thousands of Israel which were with him, heard the words that the children of Reuben and the children of Gad and the children of Manasseh spake, it pleased them." +የካህኑም የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስ ለሮቤል ልጆችና ለጋድ ልጆች ለምናሴም ልጆች። ይህን መተላለፍ በእግዚአብሔር ላይ አላደረጋችሁምና እግዚአብሔር በመካከላችን እንዳለ ዛሬ እናውቃለን፤ አሁን የእስራኤልን ልጆች ከእግዚአብሔር እጅ አድናችኋል አላቸው።,ወይቤሎሙ ፊንሕስ ወልደ እልዐዛር ካህን ለደቂቀ ሮቤል ወለደቂቀ ጋድ ወለመንፈቀ ነገደ መናሴ ዮም አእመርነ ከመ ሀለወ እግዚአብሔር ምስሌነ እስመ ኢአበስክሙ ቅድመ እግዚአብሔር ዛተ ኀጢአተ ወእስመ አድኀንክምዎሙ ለእስራኤል እምእዴሁ ለእግዚአብሔር ።,"And Phinehas the son of Eleazar the priest said unto the children of Reuben, and to the children of Gad, and to the children of Manasseh, This day we perceive that the LORD is among us, because ye have not committed this trespass against the LORD: now ye have delivered the children of Israel out of the hand of the LORD." +የካህኑም የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስና አለቆቹ ከሮቤል ልጆችና ከጋድ ልጆች ዘንድ ከገለዓድ አገር ወደ ከነዓን አገር ወደ እስራኤል ልጆች ተመለሱ፥ ወሬም አመጡላቸው።,ወገብአ ፊንሕስ ወልደ እልዐዛር ወመላእክት አምነ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወእምነ መንፈቀ ነገደ መናሴ እምነ ገላአድ ውስተ ምድረ ከናኣን ኀበ ደቂቀ እስራኤል ወነገርዎሙ ።,"And Phinehas the son of Eleazar the priest, and the princes, returned from the children of Reuben, and from the children of Gad, out of the land of Gilead, unto the land of Canaan, to the children of Israel, and brought them word again." +ነገሩም የእስራኤልን ልጆች ደስ አሰኘ፤ የእስራኤልም ልጆች እግዚአብሔርን አመሰገኑ፥ ከዚያም ወዲያ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የተቀመጡባትን ምድር ያጠፉ ዘንድ ወጥተው እንዲወጉአቸው አልተናገሩም።,ወአደሞሙ ለደቂቀ እስራኤል ዝንቱ ነገር ወሶበ ነገርዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ባረክዎ ለአምላከ ደቂቀ እስራኤል ወይቤሉ ኢንዕርግ እንከ ኀቤሆሙ ከመ ንትቃተሎሙ ወከመ ናጥፍኣ ለምድረ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወዘመንፈቀ ነገደ መናሴ ፤ ወነበሩ ላዕሌሃ ።,"And the thing pleased the children of Israel; and the children of Israel blessed God, and did not intend to go up against them in battle, to destroy the land wherein the children of Reuben and Gad dwelt." +የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆችም። እግዚአብሔር አምላክ እንደ ሆነ ይህ በመካከላችን ምስክር ነው ሲሉ መሠዊያውን ምስክር ብለው ጠሩት።,ወሰመዮ ኢየሱስ ለውእቱ ምሥዋዕ ዘሮቤል ወዘጋድ ወዘመንፈቀ ነገደ መናሴ ወይቤሉ እስመ ስምዕ ውእቱ ማእከሎሙ ከመ እግዚአብሔር ውእቱ አምላኮሙ ።,And the children of Reuben and the children of Gad called the altar Ed: for it shall be a witness between us that the LORD is God. +እንዲህም ሆነ፤ ብዙ ዘመን ከሆነ በኋላ፥ እግዚአብሔርም እስራኤልን በዙሪያቸው ካሉት ጠላቶቻቸው ሁሉ ካሳረፈ በኋላ፥ ኢያሱም በሸመገለ በዕድሜውም ባረጀ ጊዜ፥,ወእምዝ እምድኅረ ብዙኅ መዋዕል እምድኅረ አዕረፎሙ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል እምነ ኵሉ ፀሮሙ ዘአውደሙ ወልህቀ ኢየሱስ ወኀለፈ መዋዕሊሁ ።,"And it came to pass a long time after that the LORD had given rest unto Israel from all their enemies round about, that Joshua waxed old and stricken in age." +ኢያሱ እስራኤልን ሁሉ ሽማግሌዎቻቸውንም አለቆቻቸውንም ፈራጆቻቸውንም ሹማምቶቻቸውንም ጠርቶ እንዲህ አላቸው። እኔ ሸምግያለሁ፥ በዕድሜም አርጅቻለሁ፤,ወጸውዐ ኵሎ ደቂቀ እስራኤል ወሊቃናቲሆሙ ወመላእክቲሆሙ ወጸሐፍቶሙ ወመኳንንቲሆሙ ወይቤሎሙ ናሁ ረሣእኩ አንሰ ወኀለፈ መዋዕልየ ።,"And Joshua called for all Israel, and for their elders, and for their heads, and for their judges, and for their officers, and said unto them, I am old and stricken in age:" +እናንተም አምላካቸሁ እግዚአብሔር በእነዚህ አሕዛብ ሁሉ ስለ እናንተ ያደረገውን ሁሉ አይታችኋል፤ ስለ እናንተ የተዋጋ እርሱ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነው።,ወለሊክሙ ርኢክሙ ኵሎ ዘገብረ እግዚአብሔር አምላክነ ላዕለ ሕዝብ እለ ቅድመ ገጽነ ከመ እግዚአብሔር አምላክነ ፀብኦሙ ለነ ።,And ye have seen all that the LORD your God hath done unto all these nations because of you; for the LORD your God is he that hath fought for you. +እነሆ፥ እኔ ካጠፋኋቸው አሕዛብ ሁሉ ጋር ከዮርዳኖስ ጀምሮ በፀሐይ መግቢያ እስካለው እስከ ታላቁ ባሕር ድረስ ለነገዶቻችሁ ርስት እንዲሆኑ የቀሩትን እነዚህን አሕዛብ በዕጣ ከፈልሁላችሁ።,ወናሁ ርእዩ ኀደጉ ለክሙ አሕዛብ እለ ተርፉ ውስተ አድዋሊክሙ ዘዘ ሕዘቢክሙ ወዘእምነ ዮርዳንስ ኵሎ አሕዛበ ሠሮክዎሙ ወእምነ ባሕር ዐቢይ ወሰንክሙ ምዕራበ ፀሐይ ።,"Behold, I have divided unto you by lot these nations that remain, to be an inheritance for your tribes, from Jordan, with all the nations that I have cut off, even unto the great sea westward." +አምላካችሁም እግዚአብሔር እርሱ ከፊታችሁ በብርቱ ይበትናቸዋል፥ ከፊታችሁም ያሳድዳቸዋል፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ተናገራችሁም ምድራቸውን ትወርሳላችሁ።,ወእግዚአብሔር አምላክክሙ ውእቱ ያጠፍኦሙ ለክሙ እምቅድመ ገጽክሙ እስከ ይደመሰሱ ወይፌኑ ላዕሌሆሙ አራዊተ ሐቅል እስከ ያጠፍኦሙ ወለነገሥቶሙ እምነ ቅድሜክሙ ወትወርሱ ምድሮሙ በከመ ይቤለነ እግዚአብሔር አምላክነ ።,"And the LORD your God, he shall expel them from before you, and drive them from out of your sight; and ye shall possess their land, as the LORD your God hath promised unto you." +ስለዚህም በሙሴ ሕግ መጽሐፍ የተጻፈውን ሁሉ ለመጠበቅና ለማድረግ በጣም በርቱ፥ ከእርሱም ወደ ቀኝም ወደ ግራም ፈቀቅ አትበሉ።,ወአጽንዑ ጥቀ ከመ ትዕቀቡ ወከመ ትግበሩ ኵሉ ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ሕጉ ለሙሴ ከመ ኢትትገሐሡ እምኔሁ ኢለፀጋም ወኢለየማን ፤,"Be ye therefore very courageous to keep and to do all that is written in the book of the law of Moses, that ye turn not aside therefrom to the right hand or to the left;" +በእናንተ መካከል ወደ ቀሩት ወደ እነዚህ አሕዛብ አትግቡ፤ የአማልክቶቻቸውንም ስም አትጥሩ፥ አትማሉባቸውም፥ አታምልኩአቸውም፥ አትስገዱላቸውም፤,ከመ ኢትባኡ ውስተ እሉ አሕዛብ እለ ተርፉ ምስሌክሙ ወአስማተ አማልክቲሆሙ ኢይሰመይ በውስቴትክሙ ወኢትምሐሉ ቦሙ ወኢትስግዱ ሎሙ ወኢታምልክዎሙ ።,"That ye come not among these nations, these that remain among you; neither make mention of the name of their gods, nor cause to swear by them, neither serve them, nor bow yourselves unto them:" +እስከ ዛሬ ድረስ እንዳደረጋችሁት ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ተጠጉ እንጂ።,አላ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ትልውዎ በከመ ገበርክሙ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"But cleave unto the LORD your God, as ye have done unto this day." +እግዚአብሔር ታላላቆችንና ኃይለኞችን አሕዛብ ከፊታችሁ አስወጥቶአል፤ እስከ ዛሬም ድረስ ማንም ሊቋቋማችሁ አልቻለም።,ወውእቱ እግዚአብሔር ያጠፍኦሙ እምቅድሙ ገጽክሙ ለአሕዛብ ዐበይት ወጽኑዓን ወአንትሙሰ አልቦ ዘይትቃወመክሙ ቅድሜክሙ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"For the LORD hath driven out from before you great nations and strong: but as for you, no man hath been able to stand before you unto this day." +አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ተናገራችሁ ስለ እናንተ የሚዋጋ እርሱ ነውና ከእናንተ አንዱ ሰው ሺህ ሰውን ያሳድዳል።,አሐዱ ብ���ሲ እምኔክሙ ይሰድድ ዐሠርተ ምእተ እስመ እግዚአብሔር አምላክነ ይፀብእ ለነ በከመ ይቤለነ ።,"One man of you shall chase a thousand: for the LORD your God, he it is that fighteth for you, as he hath promised you." +አምላካችሁን እግዚአብሔርን ትወድዱት ዘንድ ለራሳችሁ እጅግ ተጠንቀቁ።,ወተዓቀቡ ጥቀ ነፍስክሙ ከመ ታፍቅርዎ ለእግዚአብሔር አምላክነ ።,"Take good heed therefore unto yourselves, that ye love the LORD your God." +እናንተ ግን ተመልሳችሁ በመካከላችሁ ወደ ቀሩት ወደ እነዚህ አሕዛብ ብትጠጉ፥ ከእነርሱም ጋር ብትጋቡ፥ እናንተም ወደ እነርሱ እነርሱም ወደ እናንተ ብትደራረሱ፥,ወእመሰ ተመየጥክሙ ወኀደግምዎ ትገብኡ ውስተ እሉ አሕዛብ እለ ተርፉ ምስሌክሙ ወትትዋሰቡ ምስሌሆሙ ወትዴመሩ ውስቴቶሙ ፤,"Else if ye do in any wise go back, and cleave unto the remnant of these nations, even these that remain among you, and shall make marriages with them, and go in unto them, and they to you:" +አምላካችሁ እግዚአብሔር ከሰጣችሁ ከዚህች ከመልካሚቱ ምድር እስክትጠፉ ድረስ መውደቂያና ወጥመድ፥ በጎናችሁም መግረፊያ፥ በዓይናችሁም እሾህ ይሆኑባችኋል እንጂ አምላካችሁ እግዚአብሔር ከእንግዲህ ወዲያ እነዚህን አሕዛብ ከፊታችሁ እንዳያሳድዳቸው ፈጽማችሁ እወቁ።,ወለሊክሙ አእምሩ ከመ ኢያጠፍኦሙ እንከ እግዚአብሔር ለእሉ አሕዛብ እምቅድሜክሙ ወይከውኑክሙ መሥገርተ ወዕቅፍተ ወቀኖታተ ውስተ ሰኰናክሙ ወይዴጕጹክሙ ውስተ አዕይንቲክሙ እስከ ትጠፍኡ እምነ ምድር ቡርክት እንተ ወሀበክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Know for a certainty that the LORD your God will no more drive out any of these nations from before you; but they shall be snares and traps unto you, and scourges in your sides, and thorns in your eyes, until ye perish from off this good land which the LORD your God hath given you." +እነሆም፥ ዛሬ የምድርን ሁሉ መንገድ እሄዳለሁ፤ እናንተም እግዚአብሔር ስለ እናንተ ከተናገረው ከመልካም ነገር ሁሉ አንድ ነገር እንዳልቀረ በልባችሁ ሁሉ በነፍሳችሁም ሁሉ እወቁ፤ ሁሉ ደርሶላችኋል፤ ከእርሱም አንድ ነገር አልቀረም።,ወአንሰ አሐውር ውስተ ፍኖት ከመ ኵሉ እለ ውስተ ምድር ወአእምሩ በኵሉ ልብክሙ ወበኵሉ ነፍስክሙ ከመ ኢተኀድገት ወኢአሐቲ ቃል እምነ ኵሉ ሠናይት እንተ ይቤለክሙ እግዚአብሔር አምላክነ ወኵሉ በጽሐነ ወአልቦ ዘኢረከበነ እምኔሁ ።,"And, behold, this day I am going the way of all the earth: and ye know in all your hearts and in all your souls, that not one thing hath failed of all the good things which the LORD your God spake concerning you; all are come to pass unto you, and not one thing hath failed thereof." +አምላካችሁ እግዚአብሔር የተናገረው መልካም ነገር ሁሉ እንደ ደረሰላችሁ፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር ከሰጣችሁ ከዚህች ከመልካሚቱ ምድር እናንተን እስኪያጠፋችሁ ድረስ እግዚአብሔር እንዲሁ ክፉን ነገር ሁሉ ያመጣባችኋል።,ወበከመ በጽሐክሙ ኵሉ ቃል ሠናይ ዘይቤለክሙ እግዚአብሔር አምላክክሙ ከማሁ ያመጽእ እግዚአብሔር አምላክክሙ ላዕሌክሙ ኵሎ ቃለ እኩየ እስከ ያጠፍአክሙ እምነ ዛቲ ምድር ቡርክት እንተ ወሀበክሙ እግዚአብሔር ።,"Therefore it shall come to pass, that as all good things are come upon you, which the LORD your God promised you; so shall the LORD bring upon you all evil things, until he have destroyed you from off this good land which the LORD your God hath given you." +አምላካችሁ እግዚአብሔር ያዘዛችሁን ቃል ኪዳን ስታፈርሱ፥ ሄዳችሁም ሌሎችን አማልክት ስታመልኩ፥ ስትሰግዱላቸውም፥ በዚያ ጊዜ የእግዚአብሔር ቍጣ ይነድድባችኋል፥ ከሰጣችሁም ከመልካሚቱ ምድር ፈጥናችሁ ትጠፋላችሁ።,እምከመ ኀደግሙ ኪዳኖ ለአምላክክሙ ዘአዘዘክሙ እመ ሖርክሙ ወአምለክሙ አማልክተ ባዕድ ወሰገድክሙ ሎሙ ወይትመዓዕ በመዐት እግዚአብሔር ላዕሌክሙ ወፍጡነ ያጠፍአክሙ እምነ ምድር እንተ ወሀበክሙ ።,"When ye have transgressed the covenant of the LORD your God, which he commanded you, and have gone and served other gods, and bowed yourselves to them; then shall the anger of the LORD be kindled against you, and ye shall perish quickly from off the good land which he hath given unto you." +የሌዋውያን አባቶች አለቆች ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛር፥ ወደ ነዌም ልጅ ወደ ኢያሱ፥ ወደ እስራኤልም ልጆች ነገዶች አለቆች ቀረቡ፤,ወመጽኡ መላእክቲሆሙ ለደቂቀ ሌዊ ኀበ እልዐዛር ካህን ወኀበ ኢየሱስ ወልደ ነዌ ወኀበ መላእክተ ነገደ አብያተ አበዊሆሙ ለሕዝበ እስራኤል ።,"Then came near the heads of the fathers of the Levites unto Eleazar the priest, and unto Joshua the son of Nun, and unto the heads of the fathers of the tribes of the children of Israel;" +በከነዓን ምድር ባለችው በሴሎ። እግዚአብሔር በሙሴ እጅ የምንቀመጥባቸውን ከተሞች፥ ለከብቶቻችንም መሰምርያዎች ትሰጡን ዘንድ አዝዞአል ብለው ተናገሩአቸው።,ወይቤልዎሙ በሴሎ በምድረ ከናኦን እንዘ ይብሉ አዘዘ እግዚአብሔር በእደ ሙሴ ከመ የሀበነ አህጉረ ዘውስቴቶን ንነብር ወፂኦታቲሆን ለእንስሳነ ።,"And they spake unto them at Shiloh in the land of Canaan, saying, The LORD commanded by the hand of Moses to give us cities to dwell in, with the suburbs thereof for our cattle." +የእስራኤልም ልጆች እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ ከርስታቸው እነዚህን ከተሞችና መሰምርያቸውን ለሌዋውያን ሰጡ።,ወወሀብዎሙ ደቂቀ እስራኤል ለሌዋውያን በትእዛዘ እግዚአብሔር እላንተ አህጉረ ወፂኦታቲሆን ።,"And the children of Israel gave unto the Levites out of their inheritance, at the commandment of the LORD, these cities and their suburbs." +ለቀዓትም ወገኖች ዕጣ ወጣ፤ ሌዋውያንም ለነበሩ ለካህኑ ለአሮን ልጆች ከይሁዳ ነገድ፥ ከስምዖንም ነገድ፥ ከብንያምም ነገድ አሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ሆኑላቸው።,ወበጽሖሙ መክፈልቶሙ ለደቂቀ ሕዝበ ቃዓት ፤ ወኮነ ለካህናት ለደቂቀ አሮን ወለሌዋውያን እምነ ሕዝበ ይሁዳ ወእምነ ሕዝበ ስምዖን ወእምነ ሕዝበ ብንያሚ መክፈልቶሙ ዐሠርቱ ወሠለስቱ አህጉር ።,"And the lot came out for the families of the Kohathites: and the children of Aaron the priest, which were of the Levites, had by lot out of the tribe of Judah, and out of the tribe of Simeon, and out of the tribe of Benjamin, thirteen cities." +ለቀሩትም ለቀዓት ልጆች ከኤፍሬም ነገድ፥ ከዳንም ነገድ፥ ከምናሴም ነገድ እኩሌታ አሥር ከተሞች በዕጣ ሆኑላቸው።,ወለደቂቀ ቃዓት እለ ተርፉ እምውስተ ሕዝበ ኤፍሬም ወእምነ ሕዝበ ዳን ወእምነ መንፈቀ ነገደ መናሴ መክፈልቶሙ ዐሠርቱ ወሠለስቱ አህጉር ።,"And the rest of the children of Kohath had by lot out of the families of the tribe of Ephraim, and out of the tribe of Dan, and out of the half tribe of Manasseh, ten cities." +ለጌድሶንም ልጆች ከይሳኮር ነገድ፥ ከአሴርም ነገድ፥ ከንፍታሌምም ነገድ፥ በባሳንም ካለው ከምናሴ ነገድ እኩሌታ አሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ሆኑላቸው።,ወለደቂቀ ጌድሶን እምነ ነገደ ሕዝበ ይሳኮር ወእምነ ሕዝበ አሴር ወእምነ ሕዝበ ንፍታሌም ወእምነ መንፈቀ ነገደ መናሴ በባሳን መክፈልቶሙ ዐሥሩ ወሠላስ አህጉር ።,"And the children of Gershon had by lot out of the families of the tribe of Issachar, and out of the tribe of Asher, and out of the tribe of Naphtali, and out of the half tribe of Manasseh in Bashan, thirteen cities." +ለሜራሪም ልጆች በየወገኖቻቸው ከሮቤል ነገድ፥ ከጋድም ነገድ፥ ከዛብሎንም ነገድ አሥራ ሁለት ከተሞች ሆኑላቸው።,ወለደቂቀ ሜራሪ በበ ሕዘቢሆሙ እምነ ነገደ ሮቤል ወእምነ ነገደ ጋድ ወእምነ ነገደ ዛቡሎን መክፈልቶሙ ዐሥሩ ወክልኤ አህጉር ።,"The children of Merari by their families had out of the tribe of Reuben, and out of the tribe of Gad, and out of the tribe of Zebulun, twelve cities." +እግዚአብሔርም በሙሴ እጅ እንዳዘዘ የእስራኤል ልጆች እነዚህን ከተሞችና መሰምርያቸውን ለሌዋውያን በዕጣ ሰጡ።,ወወሀብዎሙ ደቂቀ እስራኤል ኤህጉረ ለሌዋውያን ወፂኦታቲሆን በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ መክፈልቶሙ ።,"And the children of Israel gave by lot unto the Levites these cities with their suburbs, as the LORD commanded by the hand of Moses." +ከይሁዳም ልጆች ነገድ ከስምዖንም ልጆች ነገድ በስማቸው የተጠሩትን እነዚህን ከተሞች ሰጡ።,ወወሀበ ነገደ ደቂቀ ይሁዳ ወነገደ ደቂቀ ስምዖን ወእምነ ነገደ ደቂቀ ብንያሚ እላንተ አህጉረ ወተሰምያ ፤,"And they gave out of the tribe of the children of Judah, and out of the tribe of the children of Simeon, these cities which are here mentioned by name," +የፊተኛው ዕጣ ለእነርሱ ስለ ወጣ የሌዊ ልጆች የቀዓት ወገን ለሆኑ ለአሮን ልጆች ሆኑ።,ለደቂቀ አሮን እምነ ሕዝበ ቃዓት ለደቂቀ ሌዊ እስመ ሎሙ ኮና መክፈልቶሙ ።,"Which the children of Aaron, being of the families of the Kohathites, who were of the children of Levi, had: for theirs was the first lot." +በይሁዳ ተራራማ አገር ያለችውን ቂርያትአርባቅ የምትባለውን ከተማ በዙሪያዋም ያለውን መሰምርያ ሰጡአቸው፤ እርስዋም ኬብሮን ናት፥ ይህም አርባቅ የዔናቅ አባት ነበረ።,ወወሀብዎሙ ምድረ ቀራትርቦቅ ደብረ አህጉረ ኤነቅ እንተ ይእቲ ኬብሮን በደብረ ይሁዳ ወፂኦታቲሃ ዐውዳ ።,"And they gave them the city of Arba the father of Anak, which city is Hebron, in the hill country of Judah, with the suburbs thereof round about it." +የከተማይቱን እርሻ ግን መንደሮችዋንም ለዮፎኔ ልጅ ለካሌብ ርስት አድርገው ሰጡት።,ወአሕቅልተ ሀገር ወአዕጻዳቲሃ ወሀቦሙ ኢየሱስ ለደቂቀ ካሌብ ወልደ ዬፎኔ ደወሎሙ ።,"But the fields of the city, and the villages thereof, gave they to Caleb the son of Jephunneh for his possession." +ለካህኑም ለአሮን ልጆች እነዚህን ሰጡ፤ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን ኬብሮንንና መሰምርያዋን፥ ልብናንና መሰምርያዋን፥,ወለደቂቀ አሮን ወሀቦሙ ሀገረ ምስካይ ለቀታሊ ኬብሮን ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወሌምና ወዘፈለጡ ምስሌሃ ።,"Thus they gave to the children of Aaron the priest Hebron with her suburbs, to be a city of refuge for the slayer; and Libnah with her suburbs," +የቲርንና መሰምርያዋን፥ ኤሽትሞዓንና መሰምርያዋን፥,ወኤሎም ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወጤማ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ።,"And Jattir with her suburbs, and Eshtemoa with her suburbs," +ሖሎንንና መሰምርያዋን፥ ዳቤርንና መሰምርያዋን፥,ወጌላ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወዳቢር ወዘፈለጡ ምስሌሃ ።,"And Holon with her suburbs, and Debir with her suburbs," +ዓይንንና መሰምርያዋን፥ ዮጣንና መሰምርያዋን፥ ቤትሳሚስንና መሰምርያዋን፤ ከእነዚህ ከሁለቱ ነገዶች ዘጠኝ ከተሞችን ሰጡ።,ወኣሳ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወጣኒ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወቤትሰሚስ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ትስዑ አህጉር ወእምነ ክልኤቱ ሕዝብ ወእምነ እሉ ነገድ ።,"And Ain with her suburbs, and Juttah with her suburbs, and Bethshemesh with her suburbs; nine cities out of those two tribes." +ከብንያምም ነገድ ገባዖንንና መሰምርያዋን፥ ናሲብንና መሰምርያዋን፥,ወእምነ ነገደ ብንያሚ ገባኦ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወጋባ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ።,"And out of the tribe of Benjamin, Gibeon with her suburbs, Geba with her suburbs," +አናቶትንና መሰምርያዋን፥ አልሞንንና መሰምርያዋን፤ አራት ከተሞችን ሰጡ።,ወአናቶት ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወአልሞን ወዘፈለጡ ምስሌሃ አርባዕ አህጉር ።,"Anathoth with her suburbs, and Almon with her suburbs; four cities." +የአሮን ልጆች የካህናት ከተሞች ከመሰምርያቸው ጋር አሥራ ሦስት ናቸው።,ወኵሎን አህጉሪሆሙ ለደቂቀ አሮን ካህናት ዐሥሩ ወሠላስ ።,"All the cities of the children of Aaron, the priests, were thirteen cities with their suburbs." +ለቀሩትም ለቀዓት ልጆች ወገኖች ሌዋውያን የዕጣቸው ከተሞች ከኤፍሬም ነገድ ደረሱአቸው።,ወለነገደ ደቂቀ ቃዓት ለሌዋውያን እለ ተርፉ እምነ ደቂቀ ቃዓት ፤ ወኮነ አህጉሪሆሙ ለካህናቲሆሙ እምነ ሕዝበ ኤፍሬም ።,"And the families of the children of Kohath, the Levites which remained of the children of Kohath, even they had the cities of their lot out of the tribe of Ephraim." +በኤፍሬም ተራራማ አገር ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን ሴኬምንና መሰምርያዋን፥ ጌዝርንና መሰምርያዋን፥,ወወሀቦሙ ሀገረ ምስካ��� ለቀታሊ ሲኬም ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወጌዜር ወዘፈለጡ ምስሌሃ ።,"For they gave them Shechem with her suburbs in mount Ephraim, to be a city of refuge for the slayer; and Gezer with her suburbs," +ቂብጻይምንና መሰምርያዋን፥ ቤትሖሮንንና መሰምርያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡአቸው።,ወቄቤሳይን ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወቤቶሮን ወዘፈለጡ ምስሌሃ አርባዕ አህጉር ።,"And Kibzaim with her suburbs, and Bethhoron with her suburbs; four cities." +ከዳንም ነገድ ኤልተቄንና መሰምርያዋን፥ ገባቶንንና መሰምርያዋን፥ ኤሎንንና መሰምርያዋን፥,ወእምነ ሕዝበ ዳን ኤልቆቴም ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወገባቶን ወዘፈለጡ ምስሌሃ ። ወኤሎን ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወጌቴሬሞን ወዘፈለጡ ምስሌሃ አርባዕ አህጉር ።,"And out of the tribe of Dan, Eltekeh with her suburbs, Gibbethon with her suburbs," +ጋትሪሞንንና መሰምርያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡአቸው።,ወእምነ መንፈቀ ነገደ መናሴ ጠናኅ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወዬቦታ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ክልኤ አህጉር ።,"Aijalon with her suburbs, Gathrimmon with her suburbs; four cities." +ከምናሴም ነገድ እኩሌታ ታዕናክንና መሰምርያዋን፥ ጋትሪሞንንና መሰምርያዋን፤ ሁለቱን ከተሞች ሰጡአቸው።,ወኵሉ አህጉር ዐሥሩ ወዘፈለጡ ምስሌሆን ዘቅሩቦን ለነገደ ደቂቀ ቃዐት ለእለ ተርፉ ።,"And out of the half tribe of Manasseh, Tanach with her suburbs, and Gathrimmon with her suburbs; two cities." +የቀሩት የቀዓት ልጆች ወገኖች ከተሞች ሁሉ ከመሰምርያቸው ጋር አሥር ናቸው።,ወለደቂቀ ጌድሶን ለሌዋውያን እምነ መንፈቀ ነገደ መናሴ አህጉር እለ ፈለጡ ለቀታሊ ገውሎን በባሳን ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወቦሶር ወዘፈለጡ ምስሌሃ ክልኤ አህጉር ።,All the cities were ten with their suburbs for the families of the children of Kohath that remained. +ለሌዋውያንም ወገኖች ለጌድሶን ልጆች ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ በባሳን ውስጥ የሆነችውን ጎላንንና መሰምርያዋን፥ በኤሽትራንና መሰምርያዋን፤ ሁለቱን ከተሞች ሰጡአቸው።,ወእምነ ሕዝበ ይሳኮር ቄስዮን ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወዳቤራት ወዘፈለጡ ምስሌሃ ።,"And unto the children of Gershon, of the families of the Levites, out of the other half tribe of Manasseh they gave Golan in Bashan with her suburbs, to be a city of refuge for the slayer; and Beeshterah with her suburbs; two cities." +ከይሳኮርም ነገድ ቂሶንንና መሰምርያዋን፥ ዳብራትንና መሰምርያዋን፥,ወያሬሞት ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወኤንጋን ወዘፈለጡ ምስሌሃ አርባዕ አህጉር ። ወእምነ ሕዝበ አሴር በሴላ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወደቦ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ።,"And out of the tribe of Issachar, Kishon with her suburbs, Dabareh with her suburbs," +የርሙትንና መሰምርያዋን፥ ዓይንጋኒምንና መሰምርያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡአቸው።,ወኬልቀጥ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወራአብ ወዘፈለጡ ምስሌሃ አርባዕ አህጉር ።,"Jarmuth with her suburbs, Engannim with her suburbs; four cities." +ከአሴርም ነገድ ሚሽአልንና መሰምርያዋን፥ ዓብዶንንና መሰምርያዋን፥,ወእምነ ሕዝበ ንፍታሌም ሀገር እንተ ፈለጡ ለቀታሊ ጋዴስ በገሊላ ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወጴመት ወዘፈለጡ ምስሌሃ ወአዔሞን ወዘፈለጡ ምስሌሃ ሠላስ አህጉር ።,"And out of the tribe of Asher, Mishal with her suburbs, Abdon with her suburbs," +ሔልቃትንና መሰምርያዋን፥ ረአብንና መሰምርያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡአቸው።,ወኵሉ አህጉር ዘጌድሶን በበ ሕዘቢሆሙ ዐሥሩ ወሠላስ አህጉር ።,"Helkath with her suburbs, and Rehob with her suburbs; four cities." +ከንፍታሌምም ነገድ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን በገሊላ ውስጥ ቃዴስንና መሰምርያዋን፥ ሐሞትዶርንና መሰምርያዋን፥ ቀርታንንና መሰምርያዋን፤ ሦስቱን ከተሞች ሰጡአቸው።,ወለነገደ ሕዝበ ሜራሪ ለእለ ተርፉ ሌዋውያን ፤ ወእምነ ሕዝበ ዛቡሎን ማዐን ወፂኦታቲሃ ወቃዴስ ወፂኦታቲሃ ።,"And out of the tribe of Naphtali, Kedesh in Galilee with her suburbs, to be a city of refuge for the slayer; and Hammothdor with her suburbs, and Kartan with her suburbs; three cities." +የጌድሶን ልጆች ከተሞች ሁሉ በየወገኖቻቸው አሥራ ሦስት ከተሞች ከመሰምርያቸው ጋር ናቸው።,ወሴላ ወፂኦታቲሃ ።,All the cities of the Gershonites according to their families were thirteen cities with their suburbs. +ከሌዋውያንም ለቀሩት ለሜራሪ ልጆች ወገን ከዛብሎን ነገድ ዮቅንዓምንና መሰምርያዋን፥,ወበማዕዶተ ዮርዳንስ ዘመንገለ ኢየሪኮ እምነ ሕዝበ ሮቤል ሀገረ ምስካይ ለቀታሊ ቦሶር በገዳም ዘሚሶን ወፂኦታቲሃ ወያዜር ወፂኦታቲሃ ወጋዴዮን ወፂኦታቲሃ ወአውሳፋ ወፂኦታቲሃ አርባዕ አህጉር ።,"And unto the families of the children of Merari, the rest of the Levites, out of the tribe of Zebulun, Jokneam with her suburbs, and Kartah with her suburbs," +ቀርታንና መሰምርያዋን፥ ዲሞናንና መሰምርያዋን፥ ነህላልንና መሰምርያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡ።,ወእምነ ሕዝበ ጋድ ሀገር ለምስካየ ቀታሊ ራሞት በገላአድ ወፂኦታቲሃ ወቃሚን ወፂኦታቲሃ ወሔሴቦን ወፂኦታቲሃ ወያዜር ወፂኦታቲሃ አርባዕ ኵሉ አህጉር ።,"Dimnah with her suburbs, Nahalal with her suburbs; four cities." +ከሮቤልም ነገድ ቦሶርንና መሰምርያዋን፥ ያሀጽንና መሰምርያዋን፥,ወዘደቂቀ ሜራሪኒ በበ ሕዘቢሆሙ ኵሉ አህጉሪሆሙ ለእለ ተርፉ እምነ ነገደ ሌዊ ወኮነ ደወሎሙ ዐሥሩ ወክልኤ አህጉር ።,"And out of the tribe of Reuben, Bezer with her suburbs, and Jahazah with her suburbs," +ቅዴሞትንና መሰምርያዋን፥ ሜፍዓትንና መሰምርያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡ።,ወኵሉ አህጉሪሆሙ ለሌዋውያን በማእከለ ደወሎሙ ለደቂቀ እስራኤል አርብዓ ወሰማኒ አህጉር ወፂኦታቲሆን ዘአውዶን ለእማንቱ አህጉር ።,"Kedemoth with her suburbs, and Mephaath with her suburbs; four cities." +ከጋድም ነገድ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን በገለዓድ ውስጥ ራሞትንና መሰምርያዋን፥ መሃናይምንና መሰምርያዋን፥,ለለ ሀገር ፂኦታቲሃ ዐውዳ ለሀገር ለኵሎን እላንቱ አህጉር ፤ ወፈጸመ ኢየሱስ ከፊለ ምድር በበ ደወሎሙ ።,"And out of the tribe of Gad, Ramoth in Gilead with her suburbs, to be a city of refuge for the slayer; and Mahanaim with her suburbs," +ሐሴቦንንና መሰምርያዋን፥ ኢያዜርንና መሰምርያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡ።,ወወሀብዎ ደቂቀ እስራኤል ክፍሎ ለኢየሱስ በትእዛዘ እግዚአብሔር ወወሀብዎ ሀገረ እንተ ሰአለ ተምናሳረኅ ወወሀብዎ በደብረ ኤፍሬም ወነደቃ ኢየሱስ ለይእቲ ሀገር ወነበረ ውስቴታ ።,"Heshbon with her suburbs, Jazer with her suburbs; four cities in all." +ከሌዋውያን ወገኖች የቀሩት የሜራሪ ልጆች ከተሞች ሁሉ በየወገኖቻቸው እነዚህ ነበሩ፤ ዕጣቸውም አሥራ ሁለት ከተማ ነበረ።,ወነሥአ ኢየሱስ ዝክተ መጣብኀ ዘእዝኅ ዘቦቱ ገዘሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ለእለ ሀለዉ ምስሌሁ ውስተ ፍኖት በገዳም እስመ ኢተገዝሩ በገዳም ወአንበሮን ውስተ ተምናሳረኅ ።,"So all the cities for the children of Merari by their families, which were remaining of the families of the Levites, were by their lot twelve cities." +በእስራኤል ልጆች ርስት መካከል የነበሩት የሌዋውያን ከተሞች ሁሉ አርባ ስምንት ከተሞችና መሰምርያቸው ነበሩ።,ወወሀቦሙ እግዚአብሔር ለደቂቀ እስራኤል ኵሎ ምድረ እንተ መሐለ ለአበዊሆሙ ወተወርስዋ ወነበሩ ውስቴታ ።,All the cities of the Levites within the possession of the children of Israel were forty and eight cities with their suburbs. +እነዚህም ከተሞች እያንዳንዳቸው ከመሰምርያቸው ጋር ነበሩ፤ እነዚህም ከተሞች ሁሉ እንዲሁ ነበሩ።,ወአዕረፎሙ እግዚአብሔር እምነ ዐውዶሙ በከመ መሐለ ለአበዊሆሙ ወአልቦ እንከ መኑሂ ዘተቃወሞሙ ቅድመ ገጾሙ እምነ ኵሉ ፀሮሙ እስመ አግብኦሙ እግዚአብሔር ለኵሉ ፀሮሙ ውስተ እዴሆሙ ።,These cities were every one with their suburbs round about them: thus were all these cities. +እግዚአብሔርም ይሰጣቸው ዘንድ ለአባቶቻቸው የማለላቸውን ምድር ሁሉ ለእስራኤል ሰጠ፤ ወረሱአትም፥ ተቀመጡባትም።,ወኢተርፈት አሐቲ ቃል እምነ ኵሉ ሠናይት እንተ ይቤሎሙ እግዚአብሔር ለደቂቀ እስራኤል ኵሉ በጽሖሙ ።,"And the LORD gave unto Israel all the land which he sware to give unto their fathers; and they possessed it, and dwelt therein." +እግዚአብሔርም ኢያሱን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ወይቤሎ ፤,"The LORD also spake unto Joshua, saying," +ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገራቸው። ሳይወድድ ሳያውቅም ሰውን የገደለ ገዳይ እንዲሸሽባቸው በሙሴ እጅ የነገርኋችሁን መማፀኛ ከተሞችን ለዩ፤ ከደም ተበቃዩ መማፀኛ ይሆኑላችኋል።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ሀቡአ አህጉረአ ምስካይአ ዘእቤለክሙ በላዕለ ሙሴ ።,"Speak to the children of Israel, saying, Appoint out for you cities of refuge, whereof I spake unto you by the hand of Moses:" +ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ይሸሻል፥ በከተማይቱም በር አደባባይ ቆሞ በከተማይቱ ሽማግሌዎች ጆሮ ነገሩን ይናገራል፤ እነርሱም ወደ ከተማይቱ ይቀበሉታል፥ የሚቀመጥበትም ስፍራ ይሰጡታል።,ምስካይ ለቀታሊ ለዘ ቀተለ ነፍሰ በኢያእምሮ እንዘ ኢይፈቅድ ወግበሩ ለክሙ አህጉረ ምስካይ ።,That the slayer that killeth any person unawares and unwittingly may flee thither: and they shall be your refuge from the avenger of blood. +ደም ተበቃዩ ቢያሳድደው፥ አስቀድሞ ሳይጠላው ባልንጀራውን በስሕተት ስለ ገደለው ነፍሰ ገዳዩን በእጁ አሳልፈው አይስጡት።,ወይስኪ ውስተ አሐቲ እምነ እላንቱ አህጉር ወይቁም ውስተ ኆኅተ አንቀጸ ሀገር ወይንግሮሙ ቃሎ ለሊቃናታ ለይእቲ ሀገር ወያብእዎ ሰብእ ኀቤሆሙ ወየሀብዎ መካነ ወይንበር ምስሌሆሙ ።,"And when he that doth flee unto one of those cities shall stand at the entering of the gate of the city, and shall declare his cause in the ears of the elders of that city, they shall take him into the city unto them, and give him a place, that he may dwell among them." +በማኅበሩ ፊት ለፍርድ እስኪቆም ድረስ፥ በዚያም ወራት ያለው ታላቁ ካህን እስኪሞት ድረስ በዚያች ከተማ ይቀመጥ፤ ከዚያም ወዲያ ነፍሰ ገዳዩ ይመለሳል፥ ወደ ከተማውም ወደ ቤቱም ሸሽቶ ወደ ወጣባትም ከተማ ይገባል።,ወሶበ ዴገኖ አበ ደም ኢያግብእዎ ሎቱ ውስተ እዴሁ እስመ በኢያእምሮ ቀተሎ ለካልኡ ወእንዘ ኢይጸልኦ ቀዲሙ ።,"And if the avenger of blood pursue after him, then they shall not deliver the slayer up into his hand; because he smote his neighbour unwittingly, and hated him not beforetime." +በንፍታሌም ባለው በተራራማው አገር በገሊላ ቃዴስን፥ በኤፍሬምም ባለው በተራራማው አገር ሴኬምን፥ በይሁዳም ባለው በተራራማው አገር ኬብሮን የምትባለውን ቂርያትአርባቅን ለዩ።,ወይነብር ውስተ ይእቲ ሀገር እስከ ይበጽሕ ቅድመ ዐውድ ይትሐተት ወእስከ አመ ይመውት ካህን ዐቢይ ዘሀለወ በእማንቱ መዋዕል ወይእተ አሚረ ይገብእ ቀታሊ ወየአቱ ሀገሮ ወውስተ ቤቱ ወውስተ ሀገር እንተ እምኔሃ ሰከየ ። ወኢይቀትሎ አበ ደም ለቀታሊ እስከ ይቀውም ቅድመ ዐውድአ ይትሐተትአ ።,"And he shall dwell in that city, until he stand before the congregation for judgment, and until the death of the high priest that shall be in those days: then shall the slayer return, and come unto his own city, and unto his own house, unto the city from whence he fled." +በዮርዳኖስም ማዶ ከኢያሪኮ ወደ ምሥራቅ ከሮቤል ነገድ በምድረ በዳው በደልዳላው ስፍራ ቦሶርን፥ ከጋድም ነገድ በገለዓድ ራሞትን፥ ከምናሴም ነገድ በባሳን ጎላንን ለዩ።,ወፈለጣ ለቃዴስ በገሊላ በውስተ ደብረ ንፍታሌም ወሲኬም በውስተ ደብረ ኤፍሬም ወሀገረ አርቦቅ በደብረ ይሁዳ እንተ ይእቲ ኬብሮን ።,"And they appointed Kedesh in Galilee in mount Naphtali, and Shechem in mount Ephraim, and Kirjatharba, which is Hebron, in the mountain of Judah." +በማኅበሩ ፊት እስኪቆም ድረስ በደም ተበቃዩ እጅ እንዳይሞት ሳያውቅ ሰውን የገደለ ወደዚያ እንዲሸሽ፥ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ በመካከላቸውም ለሚቀመጥ መጻተኛ የተለዩ ከተሞች እነዚህ ናቸው። a,ወበማዕዶተ ዮርዳንስ ኢየሪኮ ወእመንገለ ጽባሕ ወሀበ ቦሶር በሐቅለ ገዳም ወእምነ ነገደ ሮቤል ወኤሬሞት በገላአድ ወእምነ ነገደ ጋድ ወገውሎን በባሳን ወእምነ ነገደ መናሴ ።,"And on the other side Jordan by Jericho eastward, they assigned Bezer in the wilderness upon the plain out of the tribe of Reuben, and Ramoth in Gilead out of the tribe of Gad, and Golan in Bashan out of the tribe of Manasseh." +ከያዕቆብ ጋር ወደ ግብፅ የገቡት የእስራኤል ልጆች ስሞች እነዚህ ናቸው፤ ሰው ሁሉ ከቤተ ሰቡ ጋር ገባ።,ዝውእቱ አስማቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል እለ ቦኡ ብሔረ ግብጽ ምስለ ያዕቆብ አቡሆሙ ለለአሐዱ አሐዱ በበ አዕጻዲሆሙ ቦኡ ።,"Now these are the names of the children of Israel, which came into Egypt; every man and his household came with Jacob." +ሮቤል፥,ሮቤል ወስምዖን ወሌዊ ወይሁዳ ።,"Reuben, Simeon, Levi, and Judah," +ስምዖን፥ ሌዊ፥ ይሁዳ፥ ይሳኮር፥ ዛብሎን፥,ወይሳኮር ወዛቡሎን ወብንያም ።,"Issachar, Zebulun, and Benjamin," +ብንያም፥ ዳን፥ ንፍታሌም፥ ጋድ፥ አሴር።,ወዳን ወንፍታሌም ወጋድ ወአሴር ።,"Dan, and Naphtali, Gad, and Asher." +ከያቆብ ጕልበት የወጡት ሰዎች ሁሉ ሰባ ነፍሶች ነበሩ፤ ዮሴፍም አስቀድሞ በግብፅ ነበረ።,ወዮሴፍሰ ሀሎ ብሔረ ግብጽ ወኮነት ኵሉ ነፍስ እንተ እምያዕቆብ ፸፭ ።,And all the souls that came out of the loins of Jacob were seventy souls: for Joseph was in Egypt already. +ዮሴፍም ሞተ፥ ወንድሞቹም፥ ያም ትውልድ ሁሉ።,ወሞተ ዮሴፍ ወኵሉ አኀዊሁ ወኵሉ ውእቱ ትውልድ ።,"And Joseph died, and all his brethren, and all that generation." +የእስራኤልም ልጆች አፈሩ፥ እጅግም በዙ፥ ተባዙም፥ አጅግም ጸኑ፤ ምድሪቱም በእነርሱ ሞላች።,ወበዝኁ ደቂቀ እስራኤል ወመልኡ ወኮኑ ሕቁራነ ወጸንዑ ጥቀ ዕዙዘ ወመልአት ምድር እምኖሙ ።,"And the children of Israel were fruitful, and increased abundantly, and multiplied, and waxed exceeding mighty; and the land was filled with them." +በግብፅም ዮሴፍን ያላወቀ አዲስ ንጉሥ ተነሣ።,ወተንሥአ ንጉሥ ካልእ ዲበ ግብጽ ዘአያአምሮ ለዮሴፍ ።,"Now there arose up a new king over Egypt, which knew not Joseph." +እርሱም ሕዝቡን። እነሆ፥ የእስራኤል ልጆች ሕዝብ ከእኛ ይልቅ በዝተዋል በርትተውማል፤,ወይቤሎሙ ለአሕዛብ ናሁ ሕዝበ ደቂቀ እስራኤል ዐቢይ ወብዙኅ ወይጸንዑነ ።,"And he said unto his people, Behold, the people of the children of Israel are more and mightier than we:" +እንዳይበዙ፥ ሰልፍም በተነሳብን ጊዜ ጠላቶቻችንን አግዘው እንዳይወጉን ከምድሪቱም እንዳይወጡ፥ ኑ እንጠበብባቸው አለ።,ንዑ ንጠበቦሙ እስመ እምከመ በዝኁ ወቦከመ በጽሐነ ፀብእ ይትዌሰኩ እሉኒ ዲበ ፀርነ ወይፀብኡነ ወይወፅኡ እምድርነ ።,"Come on, let us deal wisely with them; lest they multiply, and it come to pass, that, when there falleth out any war, they join also unto our enemies, and fight against us, and so get them up out of the land." +በብርቱ ሥራም ያስጨንቁአቸው ዘንድ ግብር አስገባሪዎችን ሾመባቸው፤ ለፈርዖንም ፊቶምንና ራምሴን ጽኑ ከተሞች አድርገው ሠሩ።,ወሤመ ዲቤሆሙ ሊቃነ ገባር ከመ ይሣቅይዎሙ በግብር ፤ ወነደቁ አህጉረ ጽኑዓተ ለፈርዖን ፈቶም ወራምሴ ወኦን እንተ ይእቲ ሀገረ ፀሐይ ።,"Therefore they did set over them taskmasters to afflict them with their burdens. And they built for Pharaoh treasure cities, Pithom and Raamses." +ነገር ግን እንዳስጨነቁአቸው መጠን እንዲሁ በዙ፥ እጅግም ጸኑ፤ ከእስራኤልም ልጆች የተነሣ ተጸይፈዋቸው ነበር።,ወበአምጣነ ይሣቅይዎሙ ከማሁ ይበዝኁ ወይጸንዑ ወያስቆርርዎሙ ግብጽ ለደቂቀ እስራኤል ።,"But the more they afflicted them, the more they multiplied and grew. And they were grieved because of the children of Israel." +ግብፃውያንም የእስራኤልን ልጆች በመከራ ገዙአቸው።,ወይትኤገልዎሙ ግብጽ ለደቂቀ እስራኤል በሥቃይ ።,And the Egyptians made the children of Israel to serve with rigour: +በጽኑ ሥራ፥ በጭቃ፥ በጡብም በእርሻም ሥራ ሁሉ፥ በመከራም በሚያሠሩአቸው ሥራ ሁሉ፥ ሕይወታቸውን ያስመርሩአቸው ነበር።,ወያጼዕሩ ሕይወተ ነፍሶሙ በግብር ዕፁ�� በፅቡር ወበግንፋል ወበኵሉ ግብረ ሐቅል ወበኵሉ ግብር ዘይቀንይዎሙ በሥቃይ ።,"And they made their lives bitter with hard bondage, in morter, and in brick, and in all manner of service in the field: all their service, wherein they made them serve, was with rigour." +የግብፅም ንጉሥ አንዲቱ ሲፓራ ሁለተኛይቱም ፉሐ የሚባሉትን የዕብራውያንን አዋላጆች እንዲህ ብሎ ተናገረ።,ወይቤሎን ንጉሠ ግብጽ ለመወልዳተ ዕብራይ ስማ ለአሐቲ ስፓራ ወስመ ካልእታ ፎሓ ።,"And the king of Egypt spake to the Hebrew midwives, of which the name of the one was Shiphrah, and the name of the other Puah:" +እናንተ የዕብራውያንን ሴቶች ስታዋልዱ፥ ለመውለድ እንደደረሱ ባያችሁ ጊዜ፥ ወንድ ቢሆን ግደሉት፤ ሴት ብትሆን ግን በሕይወት ትኑር።,ወይቤሎን ሶበ ታወልደሆን ለዕብራዊያት እምከመ በጽሐት ለወሊድ እመ ተባዕት ውእቱ ቅትላሁ ወእመሰ አንስት አውልዳሃ ።,"And he said, When ye do the office of a midwife to the Hebrew women, and see them upon the stools; if it be a son, then ye shall kill him: but if it be a daughter, then she shall live." +አዋላጆች ግን እግዚአብሔርን ፈሩ፥ የግብፅ ንጉሥም እንዳዘዛቸው አላደረጉም፥ ወንዶቹን ሕፃናትንም አዳኑአቸው።,ወፈርሃሁ ለእግዚአብሔር ዝኩ መወልዳት ወኢገብራ በከመ አዘዞን ንጉሠ ግብጽ ወአሕየዋ ተባዕተ ።,"But the midwives feared God, and did not as the king of Egypt commanded them, but saved the men children alive." +የግብፅም ንጉሥ አዋላጆችን ጠርቶ። ለምን እንዲህ አደረጋችሁ? ወንዶቹን ሕፃናትንስ ለምን አዳናችሁ? አላቸው።,ወጸውዖን ንጉሠ ግብጽ ለመወልዳት ወይቤሎን እፎኑ ከመ ትገብራ ከመዝ ወታሐይዋ ተባዕተ ።,"And the king of Egypt called for the midwives, and said unto them, Why have ye done this thing, and have saved the men children alive?" +አዋላጆቹም ፈርዖንን። የዕብራውያን ሴቶች እንደ ግብፅ ሴቶች ስላልሆኑ፤ እነርሱ ጠንካሮች ናቸውና አዋላጆች ሳይገቡ ስለሚወልዱ ነው አሉት።,ወይቤላሁ መወልዳት ለፈርዖን አኮ ከመ አንስተ ግብጽ ዕብራዊያት ፤ እንበለ ትምጻእ መወልድ ይወልዳ ።,"And the midwives said unto Pharaoh, Because the Hebrew women are not as the Egyptian women; for they are lively, and are delivered ere the midwives come in unto them." +እግዚአብሔርም ለአዋላጆች መልካም አደረገላቸው፤ ሕዝቡም በዛ፥ እጅግም ጸና።,ወአሠነየ እግዚአብሔር ለመወልዳት ወመልአ ሕዝብ ወጸንዐ ጥቀ ።,"Therefore God dealt well with the midwives: and the people multiplied, and waxed very mighty." +እንዲህም ሆነ፤ አዋላጆች እግዚአብሔርን ስለ ፈሩ ቤቶችን አደረገላቸው።,ወእስመ ፈርሃሁ ለእግዚአብሔር መወልዳት ገብራ አብያተ ።,"And it came to pass, because the midwives feared God, that he made them houses." +ፈርዖንም። የሚወለደውን ወንድ ልጅ ሁሉ ወደ ወንዝ ጣሉት፥ ሴትን ልጅ ሁሉ ግን በሕይወት አድኑአት ብሎ ሕዝቡን ሁሉ አዘዘ።,ወአዘዘ ፈርዖን ለኵሉ ሕዝቡ ወይቤሎሙ ኵሎ ተባዕተ ዘይትወለድ ለዕብራይ ግርዎ ውስተ ተከዚ ወኵሎ አንስተ አሕይዉ ።,"And Pharaoh charged all his people, saying, Every son that is born ye shall cast into the river, and every daughter ye shall save alive." +ከኤሊምም ተጓዙ፥ የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ከግብፅ አገር ከወጡ በኋላ በሁለተኛው ወር ከወሩም በአሥራ አምስተኛው ቀን በኤሊምና በሲና መካከል ወዳለችው ወደ ሲን ምድረ በዳ መጡ።,ወግዕዙ እምኤሌም ወመጽኡ ኵሉ ደቂቀ እስራኤል ውስተ ገዳም ዘሲን ወውእቱ ማእከለ ኤሌም ወሲና አመ ዐሡር ወኀሙስ ዕለት ለካልእ ወርኅ እምዘ ወፅኡ እምድረ ግብጽ ።,"And they took their journey from Elim, and all the congregation of the children of Israel came unto the wilderness of Sin, which is between Elim and Sinai, on the fifteenth day of the second month after their departing out of the land of Egypt." +የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ በምድረ በዳ በሙሴና በአሮን ላይ አንጐራጐሩ።,ወአንጐርጐረ ኵሉ ሕዝብ ውሉደ እስራኤል በላዕለ ሙሴ ወአሮን ።,And the whole congregation of the children of Israel murmured against Moses and Aaron in the wilderness: +የእስራኤልም ልጆች። ይህን ጉባኤ ሁሉ በራብ ልትገድሉ እኛን ወደዚች ምድረ በዳ አውጥታችኋል፤ በሥጋው ምንቸት አጠገብ ተቀምጠን እንጀራ ስንበላ ስንጠግብ ሳለን በግብፅ ምድር በእግዚአብሔር እጅ ምነው በሞትን! አሉአቸው።,ወይቤልዎሙ ውሉደ እስራኤል ሶበ ሞትነ በመቅሠፍተ እግዚአብሔር በምድረ ግብጽ አመ ንነብር ጠቃ ጸሀርት ዘሥጋ ወንበልዕ ኅብስተ እስከ ንጸግብ ፤ አምጻእከነ አንተ ውስተዝ ገዳም ከመ ትቅትል ኵለነ በኀበ ተጋባእነ ።,"And the children of Israel said unto them, Would to God we had died by the hand of the LORD in the land of Egypt, when we sat by the flesh pots, and when we did eat bread to the full; for ye have brought us forth into this wilderness, to kill this whole assembly with hunger." +እግዚአብሔርም ሙሴን። በሕጌ ይሄዱ ወይም አይሄዱ እንደሆነ እኔ እንድፈትናቸው፥ እነሆ ከሰማይ እንጀራን አዘንብላችኋለሁ፤ ሕዝቡም ወጥተው ለዕለት ለዕለት የሚበቃቸውን ይልቀሙ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ አነ ኣወርድ ለክሙ ኅብስተ እምሰማይ ወይምጻእ ሕዝብ ወያስተጋብእ ለለ ዕለት ከመ አመክሮሙ ለእመ የሐውሩ በሕግየ ወእመ አልቦ ።,"Then said the LORD unto Moses, Behold, I will rain bread from heaven for you; and the people shall go out and gather a certain rate every day, that I may prove them, whether they will walk in my law, or no." +እንዲህም ይሆናል፤ በስድስተኛው ቀን ያመጡትን ያዘጋጁ፥ ዕለት ዕለትም ከሚለቅሙት ይልቅ ሁለት እጥፍ ይሁን አለው።,ወአመ ዕለተ ዐርብ ያስተዳልዉ ዘአብኡ ይኩኖሙ ካዕበተ ለለዕለት ወዘአስተጋብኡ ዘልፈ ለለዕለቱ ።,"And it shall come to pass, that on the sixth day they shall prepare that which they bring in; and it shall be twice as much as they gather daily." +ሙሴና አሮንም ለእስራኤል ልጆች ሁሉ። እግዚአብሔር ከግብፅ ምድር እንዳወጣችሁ ማታ ታውቃላችሁ፥,ወይቤሉ ሙሴ ወአሮን ለኵሉ ሕዝበ እስራኤል እምሰርክ ታአምሩ ከመ እግዚአብሔር አውፅአክሙ እምድረ ግብጽ ።,"And Moses and Aaron said unto all the children of Israel, At even, then ye shall know that the LORD hath brought you out from the land of Egypt:" +የእግዚአብሔርንም ክብር ጥዋት ታያላችሁ፤ በእግዚአብሔር ላይ ያንጐራጐራችሁትን ሰምቶአልና በእኛም ላይ የምታንጐራጕሩ እኛ ምንድር ነን? አሉ።,ወነግህ ትሬእዩ ኀይለ እግዚአብሔር ሰሚዖ ነጐርጓረክሙ እግዚአብሔር ወንሕነ ምንት ንሕነ ዘታንጐረጕሩ በላዕሌነ ።,"And in the morning, then ye shall see the glory of the LORD; for that he heareth your murmurings against the LORD: and what are we, that ye murmur against us?" +ሙሴም። እግዚአብሔር ያንጐራጐራችሁበትን ማንጐራጐራችሁን ሰምቶአልና በመሸ ጊዜ ትበሉ ዘንድ ሥጋን፥ ማልዶም ትጠግቡ ዘንድ እንጀራን እግዚአብሔር ይሰጣችኋል፤ እኛም ምንድር ነን? ማንጐራጐራችሁ በእግዚአብሔር ላይ ነው እንጂ በእኛ አይደለም አለ።,ወይቤ ሙሴ ሰርከ ይሁበክሙ እግዚአብሔር ሥጋ ትብልዑ ወነግህ ኅብስተ እስከ ትጸግቡ እስመ ሰምዐ እግዚአብሔር ነጐርጓረክሙ ነጐርጓር ዘታንጐረጕሩ አንትሙ በላዕሌነ ወንሕነ ምንት ንሕነ ወዝ ነጐርጓርክሙ አኮ በላዕሌነ ዘታንጐረጕሩ አላ በላዕለ ፈጣሪ ።,"And Moses said, This shall be, when the LORD shall give you in the evening flesh to eat, and in the morning bread to the full; for that the LORD heareth your murmurings which ye murmur against him: and what are we? your murmurings are not against us, but against the LORD." +ሙሴም አሮንን። ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ። ማንጐራጐራችሁን ሰምቶአልና ወደ እግዚአብሔር ፊት ቅረቡ በል አለው።,ወይቤ ሙሴ ለአሮን በል ለኵሉ ኀበ ተጋብኡ ውሉደ እስራኤል ቅረቡ ቅድመ ፈጣሪ እስመ ሰምዐ ነጐርጓረክሙ ።,"And Moses spake unto Aaron, Say unto all the congregation of the children of Israel, Come near before the LORD: for he hath heard your murmurings." +እንዲህም ሆነ፤ አሮን ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በተናገረ ጊዜ ወደ ምድረ በዳ ፊታቸውን አቀኑ፤ እነሆም የእግዚአብሔር ክ���ር በደመናው ታየ።,ወሶበ ይትናገር አሮን ለኵሉ ኀበ ተጋብኡ ውሉደ እስራኤል ወተመይጡ ውስተ ገዳም ወሠርሐ እግዚአብሔር ተርእየ በደመና ።,"And it came to pass, as Aaron spake unto the whole congregation of the children of Israel, that they looked toward the wilderness, and, behold, the glory of the LORD appeared in the cloud." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። የእስራኤልን ልጆች ማንጐራጐር ሰማሁ። ወደ ማታ ሥጋን ትበላላችሁ፥ ማለዳም እንጀራን ትጠግባላችሁ፤ እኔም እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ በላቸው።,ወይቤ እግዚአብሔር ለሙሴ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +እንዲህም ሆነ፤ በመሸ ጊዜ ድርጭቶች መጡ፥ ሰፈሩንም ከደኑት፤ ማለዳም በሰፈሩ ዙሪያ ጠል ወድቆ ነበር።,ሰማዕኩ ነጐርጓሮሙ ለውሉደ እስራኤል ወበሎሙ ሰርከ ትበልዑ ሥጋ ወጸቢሖ ትጸግቡ ኅብስተ ወታአምሩ ከመ አነ እግዚአብሔር ፈጣሬ ዚአክሙ ።,"I have heard the murmurings of the children of Israel: speak unto them, saying, At even ye shall eat flesh, and in the morning ye shall be filled with bread; and ye shall know that I am the LORD your God." +የወደቀውም ጠል ባለፈ ጊዜ፥ እነሆ በመሬት ላይ እንደ ደቃቅ ውርጭ ሆኖ ቅርፊት የሚመስል ደቃቅ ነገር በምድረ በዳ ታየ።,ወመስየ ወመጽአ ፍርፍርት ወከደነ ኵሎ ትዕይንቶሙ ወነግሀ እንዘ የኀድግ ህቦ በኵርጓኔ ትዕይንቶሙ ፤,"And it came to pass, that at even the quails came up, and covered the camp: and in the morning the dew lay round about the host." +የእስራኤልም ልጆች ባዩት ጊዜ ያ ምን እንደ ሆነ አላወቁምና እርስ በእርሳቸው። ይህ ምንድር ነው? ተባባሉ። ሙሴም። ትበሉት ዘንድ እግዚአብሔር የሰጣችሁ እንጀራ ነው።,እምፍጽመ ገዳም ድቁቅ ከመ ተቅዳ ወጸዐዳ ከመ አስሐትያ ውስተ ምድር ።,"And when the dew that lay was gone up, behold, upon the face of the wilderness there lay a small round thing, as small as the hoar frost on the ground." +እግዚአብሔር ያዘዘው ነገር ይህ ነው። እያንዳንዱ የሚበላውን ያህል ይልቀም፤ በድኳኑ ባሉት ነፍሶች ቍጥር ለአንድ ሰው አንድ ጎሞር ውሰዱ አላቸው።,ወርእዩ ውሉደ እስራኤል ወይቤ ብእሲ ለካልኡ ምንት ውእቱዝ እስመ ኢያአምሩ ወይቤሎሙ ሙሴ ዝውእቱ ኅብስት ዘወሀበክሙ እግዚአብሔር ከመ ትብልዑ ።,"And when the children of Israel saw it, they said one to another, It is manna: for they wist not what it was. And Moses said unto them, This is the bread which the LORD hath given you to eat." +የእስራኤልም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ አንዱ አብዝቶ አንዱም አሳንሶ ለቀመ።,ዝውእቱ ቃል ዘይቤ እግዚአብሔር አስተጋብኡ እምውስቴቱ በንዋይክሙ ለለ ብእሲ በበ ኍልቈ ሰብኡ ለለርእሱ በንዋዩ ለያስተጋብእ ።,"This is the thing which the LORD hath commanded, Gather of it every man according to his eating, an omer for every man, according to the number of your persons; take ye every man for them which are in his tents." +በጎሞርም በሰፈሩት ጊዜ እጅግ ለለቀመ አልተረፈውም ጥቂትም ለለቀመ አልጐደለበትም፤ ሁሉ እያንዳንዱ የሚበላውን ያህል ለቀመ።,ወገብሩ ከማሁ ውሉደ እስራኤል ፤ አስተጋብኡ ዘብዙኅኒ ወዘሕዳጥኒ ።,"And the children of Israel did so, and gathered, some more, some less." +ሙሴም። ማንም ከእርሱ አንዳች ለነገ አያስቀር አላቸው።,ወሰፈሩ በጎሞር ወኢፈድፈደ ለዘ ብዙኀ አስተጋብአ ወኢኀጸጸ ለዘ ኅዳጠ አስተጋብአ ፤ ብእሲ ብእሲ ለለማኅደሩ አስቲጋብአ ።,"And when they did mete it with an omer, he that gathered much had nothing over, and he that gathered little had no lack; they gathered every man according to his eating." +ነገር ግን ሙሴን አልሰሙትም፤ አንዳንድ ሰዎችም ከእርሱ ለነገ አስቀሩ፥ እርሱም ተላ ሸተተም፤ ሙሴም ተቈጣቸው።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል ወኢታትርፉ ለጌሠም ።,"And Moses said, Let no man leave of it till the morning." +ሰውም ሁሉ ዕለት ዕለት የሚበላውን ያህል በጥዋት ለቀመ፤ ፀሐይም በተኰሰ ጊዜ ቀለጠ።,ወኢሰምዕዎ ለሙሴ ወአቤቱ ለነግህ ወዐጽየ ወጼአ ወተምዐ ሙሴ በላዕሌሆሙ ።,"Notwithstanding they hearkened not unto Moses; but some of them left of it until the morning, and it bred worms, and stank: and Moses was wroth with them." +እንዲህም ሆነ፤ በስድስተኛው ቀን ሁለት እጥፍ አድርገው እያንዳንዳቸው ሁለት ጎሞር እንጀራ ለቀሙ፤ የማኀበሩም አለቆች ሁሉ መጥተው ለሙሴ ነገሩት።,ወአስተጋብኡ በበነግህ ለለርእሱ ወእምከመ ሞቀ ፀሐይ ይምሁ ።,"And they gathered it every morning, every man according to his eating: and when the sun waxed hot, it melted." +እርሱም። እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው። ነገ ዕረፍት፥ ለእግዚአብሔርም የተቀደሰ ሰንበት ነው፤ የምትጋግሩትን ጋግሩ፥ የምትቀቅሉትንም ቀቅሉ፥ የተረፈውን ሁሉ ለነገ እንዲጠበቅ አኑሩት አላቸው።,ወበዕለተ ዐርብ ያስተጋብኡ ካዕበተ ጎሞር ለለአሐዱ ወቦአ ኵሉ መኳንንተ ማኅበር ወይቤልዎ ለሙሴ ።,"And it came to pass, that on the sixth day they gathered twice as much bread, two omers for one man: and all the rulers of the congregation came and told Moses." +ሙሴም እንዳዘዘ ለነገ አኖሩት፤ አልሸተተም፥ ትልም አልሆነበትም።,ወይቤሎሙ ሙሴ ዝውእቱ ዘይቤሎሙ ሙሴ ሰንበተ ዕረፍት ወቡርክት ለእግዚአብሔር ጌሠመ ፤ ዘትግበሩ ሀለወክሙ ግበሩ ፤ ወዘታብስሉ ሀለወክሙ አብስሉ ፤ ወዘተርፈ አትርፉ ።,"And he said unto them, This is that which the LORD hath said, To morrow is the rest of the holy sabbath unto the LORD: bake that which ye will bake to day, and seethe that ye will seethe; and that which remaineth over lay up for you to be kept until the morning." +ሙሴም። የእግዚአብሔር ሰንበት ዛሬ ነውና ብሉት፤ ዛሬ በሜዳ አታገኙትም።,ወአትረፉ ለነግህ በከመ አዘዘ ሙሴ ወኢጼአ ወዕጼሂ ኢተፈጥረ በላዕሌሁ ።,"And they laid it up till the morning, as Moses bade: and it did not stink, neither was there any worm therein." +ስድስት ቀን ልቀሙት፤ ሰባተኛው ቀን ግን ሰንበት ነው፤ በእርሱ አይገኝም አለ።,ወይቤሎሙ ሙሴ ብልዑ ዮም እስመ ዮም ሰንበት ዘእግዚአብሔር ኢትረክቡ በገዳም ።,"And Moses said, Eat that to day; for to day is a sabbath unto the LORD: to day ye shall not find it in the field." +በሰባተኛውም ቀን እንዲህ ሆነ፤ ከሕዝቡ አንዳንድ ሰዎች ሊለቅሙ ወጡ፥ ምንምን አላገኙም።,ሰዱሰ ዕለተ ታስተጋብኡ ወአመ ሳብዕት ዕለት ሰንበት አሜሃ ኢትረክቡ ።,"Six days ye shall gather it; but on the seventh day, which is the sabbath, in it there shall be none." +እግዚአብሔርም ሙሴን። ትእዛዞቼንና ሕጎቼን ለመጠበቅ እስከ መቼ እንቢ ትላላችሁ?,ወአመ ሳብዕት ዕለት ቦዘወፅአ እምውስተ ሕዝብ ከመ ያስተጋብእ ወኢረከበ ።,"And it came to pass, that there went out some of the people on the seventh day for to gather, and they found none." +እግዚአብሔር ሰንበትን እንደ ሰጣችሁ እዩ፤ ስለዚህ በስድስተኛው ቀን የሁለት ቀን እንጀራ ሰጣችሁ፤ ሰው ሁሉ በስፍራው ይቀመጥ፥ በሰባተኛው ቀን ማንም ከስፍራው አይሂድ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እስከ ማእዜ ተአብዩ ትእዛዝየ ሰሚዐ ወሕግየ ።,"And the LORD said unto Moses, How long refuse ye to keep my commandments and my laws?" +ሕዝቡም በሰባተኛው ቀን ዐረፈ።,ርእዩ እግዚአብሔር ወሀበክሙ ዘዕለተ ሰንበት በእንተዝ ወሀበክሙ በዕለተ ዐርብ ምሳሐ ለክልኤ ዕለት ወይንበር ብእሲ ብእሲ ውስተ ማኅደሩ ወኢይፃእ እምንባሪሁ አመ ዕለተ ሰንበት ።,"See, for that the LORD hath given you the sabbath, therefore he giveth you on the sixth day the bread of two days; abide ye every man in his place, let no man go out of his place on the seventh day." +የእስራኤልም ወገን ስሙን መና ብለው ጠሩት፤ እርሱም እንደ ድንብላል ዘር ነጭ ነው፤ ጣዕሙም እንደ ማር ቂጣ ነው።,ወአሰንበተ ሕዝብ በዕለተ ሰንበት ።,So the people rested on the seventh day. +ሙሴም። እግዚአብሔር ያዘዘው ነገር ይህ ነው። ከግብፅ ምድር ባወጣኋችሁ ጊዜ በምድረ በዳ ያበላኋችሁን እንጀራ ያዩ ዘንድ ከእርሱ አንድ ጎሞር ሙሉ ለልጅ ልጆቻችሁ ይጠበቅ አለ።,ወሰመይዎ ውሉደ እስራኤል መና ወከመ ፍሬ ተቅዳ ጸዐዳ ወጣዕሙ ከመ ኢያተ መዓር ።,"And the house of Israel called the name thereof Manna: and it was like coriander seed, white; and the taste of it was like wafers made with honey." +ሙሴም አሮንን። አንድ ማድጋ ወስደህ ጎሞር ሙሉ መና አግባበት፥ ለልጅ ልጃችሁም ይጠበቅ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት አኑረው አለው።,ወይቤ ሙሴ ዝቃል ዘአዘዘ እግዚአብሔር ከመ ትምልኡ ጎሞር መና ውስተ መሣይምቲክሙ ለዘመድክሙ ከመ ይርአዩ ኅብስተ ዘበላዕክሙ አንትሙ በገዳም አመ አውፅአክሙ እግዚአብሔር እምድረ ግብጽ ።,"And Moses said, This is the thing which the LORD commandeth, Fill an omer of it to be kept for your generations; that they may see the bread wherewith I have fed you in the wilderness, when I brought you forth from the land of Egypt." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው እንዲሁ ይጠበቅ ዘንድ አሮን በምስክሩ ፊት አኖረው።,ወይቤሎ ሙሴ ለአሮን ንሣእ ቈጽለ ወርቅ አሐተ ረቃቀ ወግሉ ባቲ ጎሞር ዘመና ወታነብራ ቅድመ እግዚአብሔር ለደኃሪ መዋዕል ለአዝማዲክሙ ።,"And Moses said unto Aaron, Take a pot, and put an omer full of manna therein, and lay it up before the LORD, to be kept for your generations." +የእስራኤልም ልጆች ወደሚኖሩባት ምድር እስኪመጡ ድረስ አርባ ዓመት መና በሉ፤ ወደ ከነዓን ምድር ድንበር እስኪመጡ ድረስ መና በሉ።,እስመ ከመዝ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ወአንበሮ አሮን በቅድመ መርጡል ከመ ይትዐቀብ ።,"As the LORD commanded Moses, so Aaron laid it up before the Testimony, to be kept." +ጎሞርም የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል ነው።,ወውሉደ እስራኤል በልዑ መና ፴ክረምተ እስከ ይበጽሑ ምድረ ኀበ ያነብሮሙ በልዑ መና እስከ ይበጽሑ ደወለ ፊኒቅ ።,"And the children of Israel did eat manna forty years, until they came to a land inhabited; they did eat manna, until they came unto the borders of the land of Canaan." +የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ እግዚአብሔር እንዳዘዘ ከሲን ምድረ በዳ ሊጓዙ ተነሡ፥ በራፊዲምም ሰፈሩ፤ ሕዝቡም ይጠጡ ዘንድ ውኃ አልነበረም።,ወአንሥአ ትዕይንቶሙ ኵሉ ውሉደ እስራኤል እምገዳም ዘሲን በበ ትዕይንቶሙ በቃለ እግዚአብሔር ወበጽሑ ራፊድ ወአልቦ ህየ ዘይሰቲ ማየ ።,"And all the congregation of the children of Israel journeyed from the wilderness of Sin, after their journeys, according to the commandment of the LORD, and pitched in Rephidim: and there was no water for the people to drink." +ሕዝቡም ሙሴን ተጣሉት። የምንጠጣውን ውኃ ስጠን አሉት። ሙሴም። ለምን ትጣሉኛላችሁ? እግዚአብሔርንስ ለምን ትፈታተናላችሁ? አላቸው።,ወግእዞ ሕዝብ ለሙሴ ወይቤልዎ ሀበነ ማየ ዘንሰቲ ወይቤሎሙ ሙሴ ምንተ ትግእዙ ኪያየ ወታሜክርዎ ለእግዚአብሔር ።,"Wherefore the people did chide with Moses, and said, Give us water that we may drink. And Moses said unto them, Why chide ye with me? wherefore do ye tempt the LORD?" +ሕዝቡም በዚያ ስፍራ ውኃ ተጠሙ። እኛንና ልጆቻችንን ከብቶቻችንንም በጥማት ልትገድል ለምን ከግብፅ አወጣኸን? ሲሉ በሙሴ ላይ አንጐራጐሩ።,ወጸምኡ በህየ ሕዝብ ማየ ወአጐርጐርዎ ለሙሴ ወይቤልዎ ለምንት አውጻእከነ እምግብጽ ከመ ትቅትለነ ምስለ ውሉድነ ወምስለ እንስሳነ በጽምእ ።,"And the people thirsted there for water; and the people murmured against Moses, and said, Wherefore is this that thou hast brought us up out of Egypt, to kill us and our children and our cattle with thirst?" +ሙሴም። ሊወግሩኝ ቀርበዋልና በዚህ ሕዝብ ምን ላድርግ? ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ።,ወጸርኀ ሙሴ ኀበ እግዚአብሔር ወይቤ ሚእገብሮ ለዝ ሕዝብ ንስቲተ ክመ ተርፎሙ ወይዌግሩኒ በእብን ።,"And Moses cried unto the LORD, saying, What shall I do unto this people? they be almost ready to stone me." +እግዚአብሔርም ሙሴን። በሕዝቡ ፊት እለፍ፥ ከእስራኤልም ሽማግሌዎች ከአንተ ጋር ውሰድ፤ ወንዙንም የመታህባትን በትር በእጅህ ይዘሃት ሂድ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ቅድሜሆሙ ሑር ለሕዝብ ወንሣእ ምስሌከ መላህቅተ ሕዝብ ወበትረከ በዘ ቦቱ ዘበጥከ ፈለገ ፅብጥ በእዴከ ።,"And the LORD said unto Moses, Go on before the people, and take with thee of the elders of Israel; and thy rod, wherewith thou smotest the river, take in thine hand, and go." +እነሆ እኔ በዚያ በኮሬብ በዓለት ላይ በፊትህ እቆማለሁ፤ ዓለቱንም ትመታለህ፥ ሕዝቡም ይጠጣ ዘንድ ከእርሱ ውኃ ይወጣል አለው። ሙሴም በእስራኤል ሽማግሌዎች ፊት እንዲሁ አደረገ።,ወትመጽእ ለፌ ኀበ አነ እቀውም ለፌ መንገለ ኰኵሕ ዘኮሬብ ወትዘብጦ ለኰኵሕ ወይወፅእ በውስቴቱ ማይ ወይስተይ ሕዝብ ፤ ወገብረ ሙሴ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር በቅድሜሆሙ ለውሉደ እስራኤል ።,"Behold, I will stand before thee there upon the rock in Horeb; and thou shalt smite the rock, and there shall come water out of it, that the people may drink. And Moses did so in the sight of the elders of Israel." +ስለ እስራኤልም ልጆች ክርክር። እግዚአብሔር በመካከላችን ነውን ወይስ አይደለም? ሲሉ እግዚአብሔርን ስለተፈታተኑት የዚያን ስፍራ ስም ማሳህ፥ ደግሞም መሪባ ብሎ ጠራው።,ወሰመዮ ለውእቱ ፍና መንሱት ወጋእዝ በእንተ ግእዘት ዘግእዝዎ ውሉደ እስራኤል ወአመከሩ ፈጣሬ ኵሉ ወይቤሉ ለእመ ሀሎ እግዚአብሔር ወለእመ ኢሀሎ ምስሌነ ።,"And he called the name of the place Massah, and Meribah, because of the chiding of the children of Israel, and because they tempted the LORD, saying, Is the LORD among us, or not?" +አማሌቅም መጥቶ ከእስራኤል ጋር በራፊድም ተዋጋ።,ወመጽአ ዐማሌቅ ወይትቃተል በራፊድ ።,"Then came Amalek, and fought with Israel in Rephidim." +ሙሴም ኢያሱን። ጕልማሶችን ምረጥልን፥ ወጥተህም ከአማሌቅ ጋር ተዋጋ፤ እኔ ነገ የእግዚአብሔርን በትር በእጄ ይዤ በኮረብታው ራስ ላይ እቆማለሁ አለው።,ወይቤ ሙሴ ለኢየሱስ ኅረይ ለከ ዕደወ ወፃእ ወተአኀዞ ለዐማሌቅ ጌሠመ ወናሁ አነ እቀውም ዲበ ርእሰ ወግር ወበትር ዘእግዚአብሔር ውስተ እዴየ ።,"And Moses said unto Joshua, Choose us out men, and go out, fight with Amalek: to morrow I will stand on the top of the hill with the rod of God in mine hand." +ኢያሱም ሙሴ እንዳለው አደረገ፥ ከአማሌቅም ጋር ተዋጋ፤ ሙሴና አሮንም ሖርም ወደ ኮረብታው ራስ ወጡ።,ወገብረ ኢየሱስ በከመ አዘዞ ሙሴ ወተራከቦ ለዐማሌቅ ወሙሴ ወአሮን ወሆር ዐርጉ ውስተ ርእሳ ለወግር ።,"So Joshua did as Moses had said to him, and fought with Amalek: and Moses, Aaron, and Hur went up to the top of the hill." +እንዲህም ሆነ፤ ሙሴ እጁን ባነሣ ጊዜ እስራኤል ድል ያደርግ ነበር፤ እጁንም ባወረደ ጊዜ አማሌቅ ድል ያደርግ ነበር።,ወሶበ ያነሥእ ሙሴ እደዊሁ ይወፅእ እስራኤል ወሶበ የዐጽብ ሙሴ ያወርድ እደዊሁ ወይትወፅኡ እስራኤል ።,"And it came to pass, when Moses held up his hand, that Israel prevailed: and when he let down his hand, Amalek prevailed." +የሙሴ እጆች ግን ከብደው ነበር፤ ድንጋይም ወሰዱ፥ በበታቹም አኖሩ፥ እርሱም ተቀመጠበት፤ አሮንና ሖርም አንዱ በዚህ አንዱ በዚያ ሆነው እጆቹን ይደግፉ ነበር፤ ፀሐይም እስክትገባ ድረስ እጆቹ ጠነከሩ።,ወእደዊሁ ለሙሴ ክቡድ ወአንበሩ እብነ ሎቱ ወይነብሩ ላዕሌሆን አሮን ወሆር ወይጸውሩ እደዊሁ ለሙሴ አሐዱ በለፌ ወአሐዱ በለፌ ወቆማ እደዊሁ ለሙሴ ርቡባቲሆን እስከ ዕርበተ ፀሐይ ።,"But Moses' hands were heavy; and they took a stone, and put it under him, and he sat thereon; and Aaron and Hur stayed up his hands, the one on the one side, and the other on the other side; and his hands were steady until the going down of the sun." +ኢያሱም አማሌቅንና ሕዝቡን በሰይፍ ስለት አሸነፈ።,ወሜጦሙ ኢየሱስ ለዐማሌቅ ምሰለ ሕዝቡ ወቀተሎሙ በኅፂን ።,And Joshua discomfited Amalek and his people with the edge of the sword. +እግዚአብሔርም ሙሴን። የአማሌቅን ዝክር ከሰማይ በታች ጨርሼ እደመስሳለሁና ይህን ለመታሰቢያ በመጽሐፍ ጻፈው፥ በኢያሱም ጆሮ ተናገር አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ጸሐፍዛ ለተዝካር ወአይድዖ ለኢየሱስ ድምሳሴ እደመስሶሙ ለዐማሌቅ እምታሕተ ሰማይ ።,"And the LORD said unto Moses, Write this for a memorial in a book, and rehearse it in the ears of Joshua: for I will utterly put out the remembrance of Amalek from under heaven." +ሙሴም መሠዊያ ሠራ፥ ስሙንም ይህዌህ ንሲ ብሎ ጠራው፤,ወአሕነጸ ሙሴ ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር ወሰመዮ ስሞ ምምሕፃን ፤,"And Moses built an altar, and called the name of it Jehovahnissi:" +እርሱም። እጁን በእግዚአብሔር ዙፋን ላይ ስለጫነ የእግዚአብሔር ሰልፍ በአማሌቅ ላይ ለልጅ ልጅ ይሁን አለ።,እስመ በእድ ኅብእት ይፀብኦሙ እግዚአብሔር ለዐማሌቅ ለዘመደ ዘመድ ።,"For he said, Because the LORD hath sworn that the LORD will have war with Amalek from generation to generation." +እግዚአብሔርም ሙሴን ተናገረው። ወደ ፈርዖን ግባ እንዲህም በለው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ያገለግለኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ በሎ ለአሮን እኁከ ስፋሕ በእዴከ በትረከ ዲበ አፍላግ ወዲበ አሥራግ ወዲበ አዕያግ ወአውፅእ ቈርነናዓተ ።,"And the LORD spake unto Moses, Go unto Pharaoh, and say unto him, Thus saith the LORD, Let my people go, that they may serve me." +ለመልቀቅ እንቢ ብትል ግን እነሆ እኔ አገርህን ሁሉ በጓጕንቸሮች እመታለሁ፤,ወሰፍሐ አሮን እዴሁ ዲበ ማያተ ግብጽ ወአውጽአ ቈርነናዓተ ወዐርገ ቈርነናዓት ወከደኖ ለምድረ ግብጽ ።,"And if thou refuse to let them go, behold, I will smite all thy borders with frogs:" +ወንዙም ጓጕንቸሮችን ያፈላል፥ ወጥተውም ወደ ቤትህ፥ ወደ መኝታ ቤትህ፥ ወደ አልጋህም፥ ወደ ባሪያዎችህም ቤት፥ በሕዝብህም ላይ፥ ወደ ምድጆችህም፥ ወደ ቡሃቃዎችህም ይገባሉ፤,ወገብሩ ከማሁ ሐራስያን በሥራያቲሆሙ ወአውጽኡ ቈርነናዓተ ዲበ ምድረ ግብጽ ።,"And the river shall bring forth frogs abundantly, which shall go up and come into thine house, and into thy bedchamber, and upon thy bed, and into the house of thy servants, and upon thy people, and into thine ovens, and into thy kneadingtroughs:" +ጓጕንቸሮችም በአንተ በሕዝብህም በባሪያዎችም ሁሉ ላይ ይወጣሉ።,ወጸውዖሙ ፈርዖን ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ጸልዩ ዲቤየ ኀበ እግዚእ ከመ ይሰስል ቈርነናዓት እምኔየ ወእምሕዝብየ ወእፌንዎ ለሕዝብ ወይሡዑ ለእግዚእ ።,"And the frogs shall come up both on thee, and upon thy people, and upon all thy servants." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። አሮንን። በትርህን ይዘህ በወንዞቹና በመስኖቹ በውኃ ማከማቻዎቹም ላይ እጅህን ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ጓጕንቸሮችን አውጣ በለው።,ወይቤሎ ሙሴ ለፈርዖን ዐድመኒ ማዕዜ እጸሊ ዲቤከ ወዲበ ዐበይትከ ወዲበ ሕዝብከ ከመ ይማስን ቈርነናዓት እምኔከ ወእምሕዝብከ ወእምአብይቲክሙ እንበለ ውስተ ተከዚ ይተርፍ ።,"And the LORD spake unto Moses, Say unto Aaron, Stretch forth thine hand with thy rod over the streams, over the rivers, and over the ponds, and cause frogs to come up upon the land of Egypt." +አሮንም በግብፅ ውኆች ላይ እጁን ዘረጋ፤ ጓጕንቸሮቹም ወጡ፥ የግብፅንም አገር ሸፈኑ።,ወይቤሎ ፈርዖን ለጌሠም ወይቤ ኦሆ በከመ ትቤ ከመ ታእምር ከመ አልቦ ባዕደ ዘእንበለ እግዚእ ።,"And Aaron stretched out his hand over the waters of Egypt; and the frogs came up, and covered the land of Egypt." +ጠንቋዮችም በአስማታቸው እንዲህ አደረጉ፥ በግብፅም አገር ላይ ጓጕንቸሮችን አወጡ።,ወይሴስል ቈርነናዓት እምኔከ ወእምአብያቲክሙ ወእምዐበይትከ ወእምሕዝብከ እንበለ ውስተ ተከዚ ይተርፍ ።,"And the magicians did so with their enchantments, and brought up frogs upon the land of Egypt." +ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን ጠርቶ። ጓጕንቸሮቹን ከእኔ ከሕዝቤም እንዲያርቅ ወደ እግዚአብሔር ጸልዩልኝ፤ ለእግዚአብሔርም ይሠዋ ዘንድ ሕዝቡን እለቅቃለሁ አላቸው።,ወወፅኡ ሙሴ ወአሮን እምኀበ ፈርዖን ወአውየዉ ኀበ እግዚእ በእንተ ሙስና ቈርነናዓት በከመ አዘዘ ፈርዖን ።,"Then Pharaoh called for Moses and Aaron, and said, Intreat the LORD, that he may take away the frogs from me, and from my people; and I will let the people go, that they may do sacrifice unto the LORD." +ሙሴም ፈርዖንን። ጓጕንቸሮቹ ከአንተ ከቤቶችህም እንዲጠፉ፥ በወንዙም ብቻ እንዲቀሩ፥ ለአንተ ለባሪያዎችህም ለሕዝብህም መቼ እን���ጸልይ አስታውቀኝ አለው። እርሱም። ነገ አለ።,ወገብረ እግዚእ በከመ ይቤ ሙሴ ወሞተ ቈርነናዓት እምአብያት ወእምአህጉር ወእምአሕቁል ።,"And Moses said unto Pharaoh, Glory over me: when shall I intreat for thee, and for thy servants, and for thy people, to destroy the frogs from thee and thy houses, that they may remain in the river only?" +ሙሴም። አምላካችንን እግዚአብሔርን የሚመስል እንደሌለ ታውቅ ዘንድ እንደ ቃልህ ይሁን።,ወአስተጋብእዎ ክምረ ክምረ ወጼአት ምድር ።,"And he said, To morrow. And he said, Be it according to thy word: that thou mayest know that there is none like unto the LORD our God." +ጓጕንቸሮቹም ከአንተ ከቤቶችህም ከባርያዎችህም ከሕዝብህም ይሄዳሉ፤ በወንዙም ብቻ ይቀራሉ አለ።,ወሶበ ርእየ ፈርዖን ከመ ኮነ ዕረፍት ከብደ ልቡ ወአበየ ሰሚዖቶሙ በከመ ነበበ እግዚእ ።,"And the frogs shall depart from thee, and from thy houses, and from thy servants, and from thy people; they shall remain in the river only." +ሙሴና አሮንም ከፈርዖን ዘንድ ወጡ፤ ሙሴም በፈርዖን ላይ ስላመጣቸው ጓጕንቸሮች ወደ እግዚአብሔር ጮኸ።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ በሎ ለአሮን ስፋሕ በእዴከ በትረከ ወዝብጥ መሬተ ምድር ወይወፅእ ጻጾት ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ ወዲበ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,And Moses and Aaron went out from Pharaoh: and Moses cried unto the LORD because of the frogs which he had brought against Pharaoh. +እግዚአብሔርም ሙሴ እንዳለ አደረገ፤ ጓጕንቸሮቹም ከቤት ከወጀድም ከሜዳም ሞቱ።,ወሰፍሐ አሮን በእዴሁ በትሮ ወዘበጠ መሬተ ምድር ወወጽአ ጻጾት ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ ወውስተ ኵሉ መሬተ ምድር ወጽአት ጻጾት ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And the LORD did according to the word of Moses; and the frogs died out of the houses, out of the villages, and out of the fields." +እንደ ክምርም አድርገው ሰበሰቡአቸው፤ ምድርም ገማች።,ወገብሩ ከማሁ ሐራስያን በሥራያቲሆሙ ወአውጽኡ ጻጾተ ወስእኑ ወወጽአት ጻጾት ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ ።,And they gathered them together upon heaps: and the land stank. +ፈርዖንም ጸጥታ እንደሆነ ባየ ጊዜ ልቡን አደነደነ፤ እግዚአብሔርም እንደተናገረ አልሰማቸውም።,ወይቤልዎ ሐራስያን ለፈርዖን አጽባዕተ እግዚአብሔር ውእቱ ዝንቱ ወጸንዐ ልቡ ለፈርዖን ወአበየ ሰሚዖቶሙ በከመ ነበበ እግዚእ ።,"But when Pharaoh saw that there was respite, he hardened his heart, and hearkened not unto them; as the LORD had said." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። አሮንን። በትርህን ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ቅማል እንዲሆን የምድሩን ትቢያ ምታ በለው።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ጊሥ በጽባሕ ወቁም ቅድሜሁ ለፈርዖን ናሁ ኀበ ማይ ይወጽእ ውእቱ ወበሎ ከመዝ ይቤ እግዚእ ፈኑ ሕዝብየ ከመ ይፀመዱኒ ።,"And the LORD said unto Moses, Say unto Aaron, Stretch out thy rod, and smite the dust of the land, that it may become lice throughout all the land of Egypt." +እንዲሁም አደረጉ፤ አሮንም እጁን ዘረጋ፥ በበትሩም የምድሩን ትቢያ መታው፥ በሰውና በእንስሳም ላይ ቅማል ሆነ፤ በግብፅ አገር ሁሉ የምድር ትቢያ ሁሉ ቅማል ሆነ።,ወእመ አበይከ ፈንዎተ ሕዝብየ ናሁ አነ እፌኑ ዲቤከ ወዲበ ዐበይትከ ወዲበ ሕዝብከ ወዲበ አብያቲከ ጽንጽያ ከልብ ወይመልእ አብያተ ግብጽ ጽንጽያ ከልብ ወውስተሂ ምድር እንተ ሀለዉ ውስቴታ ።,"And they did so; for Aaron stretched out his hand with his rod, and smote the dust of the earth, and it became lice in man, and in beast; all the dust of the land became lice throughout all the land of Egypt." +ጠንቋዮችም በአስማታቸው ያወጡ ዘንድ እንዲሁ አደረጉ፥ ነገር ግን አልቻሉም፤ ቅማሉም በሰውና በእንስሳ ላይ ነበረ።,ወእሴባሕ በይእቲ ዕለት በምድረ ጌሴም እንተ ውስቴታ ሀለዉ ሕዝብየ ወኢይሄሉ ህየ ጽንጽያ ከልብ ከመ ታእምር ከመ አነ ውእቱ እግዚእ ለኵሉ ምድር ።,"And the magicians did so with their enchantments to bring forth lice, but they could not: so there were lice upon man, and upon beast." +ጠንቋዮችም ፈርዖንን። ይህስ የእግዚአብሔር ጣት ነው አሉት፤ የፈርዖን ልብ ግን ጸና፥ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ አልሰማቸውም።,ወእፈልጥ ማእከለ ሕዝብየ ወማእከለ ሕዝብከ ወጌሠመ ይከውን ዝነገር ።,"Then the magicians said unto Pharaoh, This is the finger of God: and Pharaoh's heart was hardened, and he hearkened not unto them; as the LORD had said." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ማልደህ ተነሣ፥ በፈርዖንም ፊት ቁም፤ እነሆ እርሱ ወደ ውኃ ይወርዳል፤ እንዲህም በለው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንዲያገለግለኝ ሕዝቤን ልቀቅ።,ወገብረ እግዚእ ከማሁ ወመጽአ ጽንጽያ ከልብ ወበዝኀ ውስተ አብያተ ፈርዖን ወውስተ አብያተ ዐበይቱ ወውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ወማሰነት ምድር እምጽንጽያ ከልብ ።,"And the LORD said unto Moses, Rise up early in the morning, and stand before Pharaoh; lo, he cometh forth to the water; and say unto him, Thus saith the LORD, Let my people go, that they may serve me." +ሕዝቤንም ባትለቅቅ፥ እነሆ በአንተ በባሪያዎችህም በሕዝብህም በቤቶችህም ላይ የዝንብ መንጎች እሰድዳለሁ፤ የግብፃውያን ቤቶች የሚኖሩባትም ምድር ሁሉ በዝንብ መንጎች ይሞላሉ።,ወጸውዖሙ ፈርዖን ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ሑሩ ሡፁ ለአምላክክሙ በዛ ምድር ።,"Else, if thou wilt not let my people go, behold, I will send swarms of flies upon thee, and upon thy servants, and upon thy people, and into thy houses: and the houses of the Egyptians shall be full of swarms of flies, and also the ground whereon they are." +በዚያን ቀን በምድር መካከል እኔ እግዚአብሔር እንደሆንሁ ታውቅ ዘንድ፥ በዚያ የዝንብ መንጋ እንዳይሆን ሕዝቤ የሚቀመጥባትን የጌሤምን ምድር እለያለሁ።,ወይቤሎ ሙሴ ኢይትከሀል ከመዝ ይኩን እስመ ዘያሐርሙ ግብጽ ንሠውዕ ለአምላክነ ወእመ ሦዕነ ዘያሐርሙ ግብጽ በቅድሜሆሙ ይዌግሩነ ።,"And I will sever in that day the land of Goshen, in which my people dwell, that no swarms of flies shall be there; to the end thou mayest know that I am the LORD in the midst of the earth." +በሕዝቤና በሕዝብህ መካከል እለያለሁ፤ ይህም ተአምራት ነገ ይሆናል።,ምሕዋረ ሠሉስ ዕለት ንሑር ውስተ ሐቅል ወንሡዕ ለእግዚእ አምላክነ በከመ ይቤለነ ።,And I will put a division between my people and thy people: to morrow shall this sign be. +እግዚአብሔርም እንዲሁ አደረገ፤ በፈርዖንም ቤት በባሪያዎቹም ቤቶች ውስጥ ብዙ የዝንብ መንጋ መጣ፤ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ከዝንቡ መንጋ የተነሣ ምድር ጠፋች።,ወይቤሎ ፈርዖን አነ እፌንወክሙ ትሡዑ ለእግዚእ አምላክክሙ በሐቅል ወባሕቱ ኢትትኤተቱ ወርኁቀ ኢተሐውሩ ወጸልዩ እንከ ዲቤየ ኀበ እግዚእ ።,"And the LORD did so; and there came a grievous swarm of flies into the house of Pharaoh, and into his servants' houses, and into all the land of Egypt: the land was corrupted by reason of the swarm of flies." +ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን ጠርቶ። ሂዱ፥ በአገሩ ውስጥ ለአምላካችሁ ሠዉ አላቸው።,ወይቤሎ ሙሴ ናሁ አነ እወጽእ እምኀቤከ ወእጼሊ ኀበ እግዚአብሔር ወይሴስል ጽንጽያ ከልብ እምፈርዖን ወእምዐበይቱ ጌሠመ ወኢትድግም እንከ አስተአብዶ ከመ ኢትፈኑ ሕዝበ ይሡዑ ለእግዚእ ።,"And Pharaoh called for Moses and for Aaron, and said, Go ye, sacrifice to your God in the land." +ሙሴም። ለእግዚአብሔር ለአምላካችን የግብፃውያንን ርኵሰት እንሰዋለንና እንዲህ ይደረግ ዘንድ አይገባም፤ እነሆ እኛ የግብፃውያንን ርኵሰት በፊታቸው ብንሠዋ አይወግሩንምን?,ወወፅአ ሙሴ እምኀበ ፈርዖን ወጸለየ ኀበ እግዚአብሔር ።,"And Moses said, It is not meet so to do; for we shall sacrifice the abomination of the Egyptians to the LORD our God: lo, shall we sacrifice the abomination of the Egyptians before their eyes, and will they not stone us?" +እኛስ ለእግዚአብሔር ለአምላካችን እንሠዋ ዘንድ እንደሚያዝዘን የሦስት ቀን መንገድ ወደ ምድረ በዳ እንሄዳለን አለ።,ወገብረ እግዚእ በከመ ይቤ ሙሴ ወአሰሰለ ጽንጽያ ከልብ እምፈርዖን ወእምዐበይቱ ወእምሕዝቡ ወኢተርፈ ወኢአሐቲ ።,"We will go three days' journey into the wilderness, and sacrifice to the LORD our God, as he shall command us." +ፈርዖንም። ለእግዚአብሔር ለአምላካችሁ በምድረ በዳ ትሠዉ ዘንድ እለቅቃችኋለሁ፤ ነገር ግን ርቃችሁ አትሂዱ፥ ጸልዩልኝ አለ።,ወአክበደ ልቦ ፈርዖን ወበዝንቱሂ ጊዜ ወአበየ ፈንዎተ ሕዝቦ ።,"And Pharaoh said, I will let you go, that ye may sacrifice to the LORD your God in the wilderness; only ye shall not go very far away: intreat for me." +እኔንም በክህነት እንዲያገለግሉኝ ትቀድሳቸው ዘንድ የምታደርግባቸው ነገር ይህ ነው፤ ነውር የሌለባቸውን አንድ ወይፈንና ሁለት አውራ በጎች ትወስዳለህ።,ወዝውእቱ ዘትገብር ሎሙ ከመ ትቀድሶሙ ከመ ይትለአኩኒ ወንሣእ ላህመ እምአልህምት ወአባግዐ ንጹሓተ ፪ ፤,"And this is the thing that thou shalt do unto them to hallow them, to minister unto me in the priest's office: Take one young bullock, and two rams without blemish," +ቂጣ እንጀራ፥ በዘይትም የተለወሰ የቂጣ እንጐቻ፥ በዘይትም የተቀባ ስስ ቂጣ ከመልካም ስንዴ ታደርጋለህ።,ወኅብስተ ናእተ ልውሰ በቅብእ ወጸራይቀ ናእት ዘበቅብእ ዘስንዳሌ እምስርናይ ትገብሮን ።,"And unleavened bread, and cakes unleavened tempered with oil, and wafers unleavened anointed with oil: of wheaten flour shalt thou make them." +በአንድ ሌማትም ታደርጋቸዋለህ፤ ከወይፈኑና ከሁለቱ አውራ በጎች ጋር በሌማቱ ታቀርባቸዋለህ።,ወታነብሮ ዲበ ገሐፍት ወላህሞኒ ወክልኤ አባግዖ ታነብር ዲበ ገሐፍት ።,"And thou shalt put them into one basket, and bring them in the basket, with the bullock and the two rams." +አሮንና ልጆቹንም ወደ መገናኛው ድንኳን ታቀርባቸዋለህ፥ በውኃም ታጥባቸዋለህ።,ወለአሮን ወለ፪ደቂቁ ታቀርቦሙ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡር ወተኀፅቦሙ በማይ ።,"And Aaron and his sons thou shalt bring unto the door of the tabernacle of the congregation, and shalt wash them with water." +ልብሶችን ወስደህ ለአሮን ሸሚዝና የኤፉድ ቀሚስ ኤፉድም የደረት ኪስም ታለብሰዋለህ፥ በብልሃትም በተጠለፈ ቋድ ታስታጥቀዋለህ፤,ወነሢአከ አልባሲሁ አልብሶ ለአሮን እኁከ ወልብሱ ዘጶዴሬ ወመልበስቱ ትቀርብ ኀበ ማዕፈርት ።,"And thou shalt take the garments, and put upon Aaron the coat, and the robe of the ephod, and the ephod, and the breastplate, and gird him with the curious girdle of the ephod:" +መጠምጠሚያውንም በራሱ ላይ ታደርጋለህ፥ የተቀደሰውንም አክሊል በመጠምጠሚያው ላይ ታኖራለህ።,ወቆብዖ ትወዲ ዲበ ርእሱ ወታነብር ቀጸላ ወርቅ ዲበ ቆብዑ ።,"And thou shalt put the mitre upon his head, and put the holy crown upon the mitre." +የቅብዓትንም ዘይት ወስደህ በራሱ ላይ ታፈስሰዋለህ፥ ትቀባውማለህ።,ወትነሥእ እምቅብእ ዘባረከ ወትክዑ ዲበ ርእሱ ።,"Then shalt thou take the anointing oil, and pour it upon his head, and anoint him." +ልጆቹንም ታቀርባቸዋለህ፥ ሸሚዞቹንም ታለብሳቸዋለህ።,ወለደቂቁኒ ታቀርቦሙ ወታለብሶሙ አልባሲሆሙ ።,"And thou shalt bring his sons, and put coats upon them." +አሮንንና ልጆቹንም በመታጠቂያ ታስታጥቃቸዋለህ፥ ቆብንም ታለብሳቸዋለህ፤ ለዘላለም ሥርዓትም ክህነት ይሆንላቸዋል፤ እንዲሁም አሮንንና ልጆቹን ትክናቸዋለህ።,ወታቀንቶሙ ቅናታቲሆሙ ወትወዲ ዲቤሆሙ ማዕፈርቶሙ ወይከውናሆሙ መሥዋዕተ ሊተ ለዓለም ወትፌጽም እደዊሁ ለአሮን ወእደወ ውሉዱ ።,"And thou shalt gird them with girdles, Aaron and his sons, and put the bonnets on them: and the priest's office shall be theirs for a perpetual statute: and thou shalt consecrate Aaron and his sons." +ወይፈኑንም ወደ መገናኛው ድንኳን በር ፊት ታቀርበዋለህ፤ አሮንና ልጆቹም እጆቻቸውን በወይፈኑ ራስ ላይ ይጭናሉ።,ወታቀርብ ላህመ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡር ወያነብሩ አሮን ወደቂቁ እደዊሆሙ ዲበ ርእሰ ላህሙ በቅድመ እግዚአብሔር በኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡር ።,And thou shalt cause a bullock to be brought before the tabernacle of the congregation: and Aaron and his sons shall put their hands upon the head of the bullock. +ወይፈኑንም በመገናኛው ድንኳን በር አጠገብ በእግዚአብሔር ፊት ታርደዋለህ።,ወተሐርድ ላህ�� በቅድመ እግዚአብሔር በኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡር ።,"And thou shalt kill the bullock before the LORD, by the door of the tabernacle of the congregation." +ከወይፈኑም ደም ወስደህ በመሠዊያው ቀንዶች ላይ በጣትህ ትረጨዋለህ፤ ደሙንም ሁሉ ከመሠዊያው በታች ታፈስሰዋለህ።,ወንሣእ እምውስተ ደመ ላህሙ ወትወዲ ውስተ አቅርንተ ምሥዋዕ በአጽባዕትከ ወዘተርፈ ኵሎ ደሞ ከዐው ጠቃ ምሥዋዕ ።,"And thou shalt take of the blood of the bullock, and put it upon the horns of the altar with thy finger, and pour all the blood beside the bottom of the altar." +የሆድ ዕቃውንም የሚሸፍነውን ስብ ሁሉ በጉልበቱም ላይ ያለውን መረብ ሁለቱንም ኵላሊቶች በላያቸውም ያለውን ስብ ወስደህ በመሠዊያው ላይ ታቃጥላለህ።,ወትነሥእ ኵሎ ስብሐ ከርሡ ወከብዶ ወክልኤ ኵልያቶ ወስብሐ ኵሊቱ ወታነብር ውስተ ምሥዋዕ ።,"And thou shalt take all the fat that covereth the inwards, and the caul that is above the liver, and the two kidneys, and the fat that is upon them, and burn them upon the altar." +የወይፈኑን ሥጋ ግን፥ ቁርበቱንም፥ ፈርሱንም ከሰፈር ውጭ በእሳት ታቃጥለዋለህ፤ የኃጢአት መሥዋዕት ነው።,ወሥጋ ላህሙ ወማእሶ ወፅፍዖ ታውዒ አውፂአከ አፍአ እምትዕይንት እስመ ለኀጢአት ውእቱ ።,"But the flesh of the bullock, and his skin, and his dung, shalt thou burn with fire without the camp: it is a sin offering." +አንደኛውንም አውራ በግ ትወስደዋለህ፤ አሮንና ልጆቹም በአውራው በግ ራስ ላይ እጆቻቸውን ይጭናሉ።,ወትነሥእ አሐደ በግዐ ወያነብሩ አሮን ወደቂቁ እደዊሆሙ ላዕለ ርእሰ በግዑ ።,Thou shalt also take one ram; and Aaron and his sons shall put their hands upon the head of the ram. +አውራውንም በግ ታርደዋለህ፥ ደሙንም ወስደህ በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ትረጨዋለህ።,ወተሐርደ ለውእቱ በግዕ ወትነሥእ ደሞ ወትክዑ ውስተ ምሥዋዕ ውስተ ኵሉ ዐውዱ ትነሠንሦ ።,"And thou shalt slay the ram, and thou shalt take his blood, and sprinkle it round about upon the altar." +አውራውንም በግ በየብልቱ ትቈርጠዋለህ፥ የሆድ ዕቃውንና እግሮቹንም ታጥባለህ፥ ከብልቱና ከራሱም ጋር ታኖረዋለህ።,ወትጠብኆ በበ መሌሊቱ ወተኀፅብ ንዋየ ውስጡ ወእገሪሁ ወታነብር ርእሶ ውስተ ዘሌሌከ ።,"And thou shalt cut the ram in pieces, and wash the inwards of him, and his legs, and put them unto his pieces, and unto his head." +አውራውንም በግ በሞላው በመሠዊያው ላይ ታቃጥላለህ፤ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ነው፤ ጣፋጭ ሽቱ ነው። ለእግዚአብሔር የቀረበ የእሳት ቍርባን ነው።,ወታዐርግ ኵሎ በግዖ ውስተ መሥዋዕተ ቍርባን ለእግዚአብሔር ።,"And thou shalt burn the whole ram upon the altar: it is a burnt offering unto the LORD: it is a sweet savour, an offering made by fire unto the LORD." +ሁለተኛውንም አውራ በግ ትወስደዋለህ፤ አሮንና ልጆቹም እጆቻቸውን በአውራው በግ ራስ ላይ ይጭናሉ።,ወንሣእ በግዐ ካልአ ወያነብሩ አሮን ወደቂቁ እደዊሆሙ ላዕለ ርእሱ ።,And thou shalt take the other ram; and Aaron and his sons shall put their hands upon the head of the ram. +አውራውንም በግ ታርደዋለህ፥ ደሙንም ትወስዳለህ፥ የአሮንንም የቀኝ ጆሮ ጫፍ፥ የልጆቹንም የቀኝ ጆሮአቸውን ጫፍ፥ የቀኝ እጃቸውንና የቀኝ እግራቸውን አውራ ጣት ታስነካለህ፤ ደሙንም በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ትረጨዋለህ።,ወሕርዶ ወንሣእ እምደሙ ወአንብር ውስተ ከተማ እዝኑ ለአሮን እንተ የማን ወውስተ ከተማ አጽባዕተ እዴሁ ዘየማን ወውስተ ከተማ አጽባዕተ እግሩ ዘየማን ወውስተ ከተማ እዘኒሆሙ ለደቂቀ አሮን ዘየማን ወውስተ ከተማ አጽባዕተ እደዊሆሙ ዘየማን ወውስተ ከተማ አጽባዕተ እገሪሆሙ ዘየማን ።,"Then shalt thou kill the ram, and take of his blood, and put it upon the tip of the right ear of Aaron, and upon the tip of the right ear of his sons, and upon the thumb of their right hand, and upon the great toe of their right foot, and sprinkle the blood upon the altar round about." +በመሠዊያውም ላይ ካለው ደም ከቅብዓት ዘይትም ወስደህ በአሮንና በልብሱ ላይ፥ ከእርሱም ጋር ባሉት በልጆቹና በልብሶቻቸው ላይ ትረጨዋለህ፤ እርሱም ልብሶቹም፥ ከእርሱም ጋር ልጆቹ ልብሶቻቸውም ይቀደሳሉ።,ወንሣእ እምውስተ ደም ዘመሥዋዕት ወእምውስተ ቅብእ ቡሩክ ወትነሠንሥ ላዕለ አሮን ወላዕለ አልባሲሁ ወእምድኅሬሁ ላዕለ ደቁ ወላዕለ አልባሲሆሙ ይትቀደስ ውእቱ ወዐራዙ ወደቁ ወዐራዞሙ ምስሌሆሙ ፤ ወደሞ ለውእቱ በግዕ ትክዑ ውስተ ምሥዋዕ ዐውዶ ።,"And thou shalt take of the blood that is upon the altar, and of the anointing oil, and sprinkle it upon Aaron, and upon his garments, and upon his sons, and upon the garments of his sons with him: and he shall be hallowed, and his garments, and his sons, and his sons' garments with him." +ደግሞም የሚካኑበት አውራ በግ ነውና የበጉን ስብ፥ ላቱንም፥ የሆድ ዕቃውንም የሚሸፍነውን ስብ፥ በጉበቱም ላይ ያለውን መረብ፥ ሁለቱንም ኵላሊቶች በላያቸውም ያለውን ስብ፥ የቀኙንም ወርች ትወስዳለህ።,ወትነሥእ እምውእቱ በግዕ ሥብሖ ወትነሥእ ሥብሖ ለዘይገለብብ ከርሦ ወትነሥእ ከብዶ ወክልኤ ኵልያቶ ወሥብሐ ኵሊቱ ወትነሥእ እደሁ ዘየማን እስመ በዝ ይትፌጸም ፤,"Also thou shalt take of the ram the fat and the rump, and the fat that covereth the inwards, and the caul above the liver, and the two kidneys, and the fat that is upon them, and the right shoulder; for it is a ram of consecration:" +አንድ እንጀራ፥ አንድም የዘይት እንጀራ፥ አንድም ስስ ቂጣ በእግዚአብሔር ፊት በሌማት ካለው ቂጣ እንጀራ ትወስዳለህ፤,ወኅብስተ አሐተ ዘበቅብእ ወጸሪቀተ እምውስተ ገሐፍት ዘውስቴቱ ንቡር ኵሉ ዘሤሙ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And one loaf of bread, and one cake of oiled bread, and one wafer out of the basket of the unleavened bread that is before the LORD:" +ሁሉንም በአሮን እጆችና በልጆቹ እጆች ታኖረዋለህ፤ ለሚወዘወዝ ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ትወዘውዘዋለህ።,ወታነብር ኵሎ ውስተ እዴሁ ለአሮን ወውስተ እደወ ደቂቁ ለአሮን ወትፈልጦሙ ፍልጠተ ለቅድመ እግዚአብሔር ።,"And thou shalt put all in the hands of Aaron, and in the hands of his sons; and shalt wave them for a wave offering before the LORD." +ከእጃቸውም ትቀበለዋለህ፥ በመሠዊያውም ላይ ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር በእግዚአብሔር ፊት ጣፋጭ ሽቱ እንዲሆን ታቃጥለዋለህ፤ እርሱ ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ነው።,ወትትሜጠዎ እምእደዊሆሙ ወትቄርቦ ውስተ መሥዋዕት ለመዐዛ ሠናይ ለቅድመ እግዚአብሔር ወፍርየት ውእቱ ለእግዚአብሔር ።,"And thou shalt receive them of their hands, and burn them upon the altar for a burnt offering, for a sweet savour before the LORD: it is an offering made by fire unto the LORD." +ለአሮንም ክህነት የታረደውን በግ ፍርምባ ወስደህ ለሚወዘወዝ ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ትወዘውዘዋለህ፤ እርሱም የአንተ ወግ ይሆናል።,ወትነሥእ ተላዖ ለበግዐ ተፍጻሜት ዘውእቱ አሮን ወትፈልጦ ፍልጣነ በቅድመ እግዚአብሔር ወይኩንከ እንተ ባሕቲቱ ።,"And thou shalt take the breast of the ram of Aaron's consecration, and wave it for a wave offering before the LORD: and it shall be thy part." +ከሚካኑበትም አውራ በግ የተወሰደ ለአሮንና ለልጆቹ ወግ የሚሆን ለመሥዋዕት የተወዘወዘውን ፍርምባና የተነሣውን ወርች ትቀድሳለህ።,ወትቄድሶ ተላዖ ወትፈልጦ ወመዝራዕቶኒ ትፈልጥ በከመ ፈለጥከ አባግዐ ፍጻሜ እምኀበ አሮን ወእምኀበ ደቂቁ ።,"And thou shalt sanctify the breast of the wave offering, and the shoulder of the heave offering, which is waved, and which is heaved up, of the ram of the consecration, even of that which is for Aaron, and of that which is for his sons:" +ያውም የማንሣት ቍርባን ነውና ከእስራኤል ልጆች ዘንድ ለዘላለም የአሮንና የልጆቹ ወግ ይሁን፤ የእስራኤል ልጆች የሚያቀርቡት የደኅንነት መሥዋዕታቸው የማንሣት ቍርባን ይሆናል፤ ለእግዚአብሔር የማንሣት ቍርባን ይሆናል።,ወይኩኖሙ ለአሮን ወለደቂቁ ሕገ ለዓለም በኀበ ውሉደ እስራኤል እስመ ፍልጣን ውእቱዝ ወፍልጣን ለይኩን በኀበ ውሉደ እስራኤል እምዝብሐተ ��ዘብሑ ለፍርቃኖሙ ፍልጣን ለእግዚአብሔር ።,"And it shall be Aaron's and his sons' by a statute for ever from the children of Israel: for it is an heave offering: and it shall be an heave offering from the children of Israel of the sacrifice of their peace offerings, even their heave offering unto the LORD." +የተቀደሰውም የአሮን ልብስ ይቀቡበትና ይካኑበት ዘንድ ከእርሱ በኋላ ለልጆቹ ይሁን።,ወልብሰ ቅድሳቱ ለአሮን ለይኩን ለውሉዱ እምድኅሬሁ ከመ ይትቀብኡ ቦቱ ወከመ ይፈጽሙ እደዊሆሙ ።,"And the holy garments of Aaron shall be his sons' after him, to be anointed therein, and to be consecrated in them." +ከልጆቹም በእርሱ ፋንታ ካህን የሚሆነው በመቅደስ ለማገልገል ወደ መገናኛው ድንኳን ሲገባ ሰባት ቀን ይልበሰው።,ወሰቡዐ ዕለተ ለይልበሶ ካህን ዘህየንቴሁ እምውስተ ደቂቁ ዘይበውእ ውስተ ደብተራ ዘመርጡር ከመ ይሠየም ዝ ውስተ ቅዱሳን ።,"And that son that is priest in his stead shall put them on seven days, when he cometh into the tabernacle of the congregation to minister in the holy place." +የሚካንበትንም አውራ በግ ወስደህ ሥጋውን በተቀደሰ ስፍራ ትቀቅለዋለህ።,ወበግዐ ዘተፍጻሜት ትነሥእ ወታበስል ሥጋሁ በመካን ቅዱስ ።,"And thou shalt take the ram of the consecration, and seethe his flesh in the holy place." +አሮንና ልጆቹም የአውራውን በግ ሥጋ በሌማትም ያለውን እንጀራ በመገናኛው ድንኳን በር ይበሉታል።,ወይበልዕ አሮን ወደቂቁ ሥጋ በግዕ ወኅብስተ ዘውስተ ገሐፍት በኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡር ፤,"And Aaron and his sons shall eat the flesh of the ram, and the bread that is in the basket, by the door of the tabernacle of the congregation." +የተካኑና የተቀደሱ ይሆኑ ዘንድ ማስተስረያ የሆነውን ነገር ይብሉት፤ ሌላ ሰው ግን አይብላው፤ የተቀደሰ ነውና።,ይብልዕዎ በኀበ ተቀደሰ በህየ ከመ ይፈጽም እደዊሆሙ ቀድሶቶሙ ወውሉደ ባዕድ ኢይብልዖ እስመ ቅዱስ ውእቱ ።,"And they shall eat those things wherewith the atonement was made, to consecrate and to sanctify them: but a stranger shall not eat thereof, because they are holy." +የተካኑበትም ሥጋ ወይም እንጀራ ተርፎ ቢያድር፥ የቀረውን በእሳት ታቃጥለዋለህ፤ የተቀደሰ ነውና አይበላም።,ወለእመ ተርፈ እምውስተ ሥጋ መሥዋዕት ዘተፍጻሜት ወእምኅብስትኒ እስከ ደገደግ ታውዕዮ በእሳት ለዘ ተርፈ ወኢትብላዕ እስመ ቅዱስ ውእቱ ።,"And if ought of the flesh of the consecrations, or of the bread, remain unto the morning, then thou shalt burn the remainder with fire: it shall not be eaten, because it is holy." +እንዳዘዝሁህም ሁሉ በአሮንና በልጆቹ እንዲህ አድርግ፤ ሰባት ቀን ትክናቸዋለህ።,ወትገብር ለአሮን ወለደቂቁ ከመዝ ኵሎ በከመ አዘዝኩከ ሰቡዐ ዕለተ ከመ ትፈጽም እደዊሆሙ ።,"And thus shalt thou do unto Aaron, and to his sons, according to all things which I have commanded thee: seven days shalt thou consecrate them." +ዕለት ዕለትም ስለ ማስተስረይ ለኃጢአት መሥዋዕት ወይፈኑን ታቀርባለህ፤ ማስተስረያም ባደረግህ ጊዜ መሠዊያውን ታነጻዋለህ፤ ቅዱስም ይሆን ዘንድ ትቀባዋለህ።,ወላህመ ዘእንበይነ ኀጢአት ትገብር በዕለት በዘ ቦቱ ታነጽሕ መሥዋዕተ ሶበ ትቄድስ ቦቱ ወትቀብኦ ።,"And thou shalt offer every day a bullock for a sin offering for atonement: and thou shalt cleanse the altar, when thou hast made an atonement for it, and thou shalt anoint it, to sanctify it." +ሰባት ቀን ለመሠዊያው ማስተስረያ ታደርጋለህ፥ ትቀድሰውማለህ፤ መሠዊያውም ቅድስተ ቅዱሳን ይሆናል፤ መሠዊያውንም የሚነካ ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።,ሰቡዐ ዕለተ ታነጽሖ ለምሥዋዕ ወትቄድሶ ወይኩን ምሥዋዒከ ቅዱሰ ቅዱሳን ወኵሉ ዘለከፎ ለውእቱ መሥዋዕት ለይትቀደስ ።,"Seven days thou shalt make an atonement for the altar, and sanctify it; and it shall be an altar most holy: whatsoever toucheth the altar shall be holy." +በመሠዊያውም ላይ የምታቀርበው ይህ ነው፤ በቀን በቀን ዘወትር ሁለት የዓመት ጠቦቶች ታቀርባለህ።,ወዝውእቱ ዘትገብር ለምሥዋዕ ፤ አባግዐ እለ አሐቲ ዓመቶሙ ንጹሓነ ፪ለዕለት ለወትር ወፍርየታ ዘወትር ዘበግዕ ።,Now this is that which thou shalt offer upon the altar; two lambs of the first year day by day continually. +አንዱን ጠቦት በማለዳ ቍርባን አድርገህ ታቀርበዋለህ፤ ሁለተኛውንም ጠቦት በማታ ቍርባን አድርገህ ታቀርበዋለህ።,ወአሐደ በግዐ ትገብር በጽባሕ ወአሐደ ፍና ሰርክ ።,The one lamb thou shalt offer in the morning; and the other lamb thou shalt offer at even: +ከአንዱ ጠቦትም ጋር የኢን መስፈሪያ አራተኛ እጅ በሆነ ተወቅጦ በተጠለለ ዘይት የተለወሰ የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ እጅ መልካም ዱቄት፥ ደግሞ ለመጠጥ ቍርባን የኢን መስፈሪያ አራተኛ እጅ የወይን ጠጅ ታቀርባለህ።,ወዐሥራታ ለኢን ዘስንዳሌ ልፉጽ በቅብእ ወልቱም ወራብዕታ ለኢን ፤ ወሞጻሕተ ወይን ራብዕታ ለኢን ለ፩በግዕ ።,And with the one lamb a tenth deal of flour mingled with the fourth part of an hin of beaten oil; and the fourth part of an hin of wine for a drink offering. +ሁለተኛውንም ጠቦት በማታ ታቀርበዋለህ፥ እንደ ማለዳውም የእህልና የመጠጥ ቍርባን ታደርግበታለህ፤ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽቱ እንዲሆን የእሳት ቍርባን ይሆናል።,ወለካልእሰ በግዕ ዘትገብር ፍና ሰርክ በሐሳበ ምሥዋዕከ ዘነግሀ ትገብሮ ወከማሁ ሞጻሕተ ትገብር ለመዐዛ ሠናድ ወፍርየት ውእቱ ለእግዚአብሔር ።,"And the other lamb thou shalt offer at even, and shalt do thereto according to the meat offering of the morning, and according to the drink offering thereof, for a sweet savour, an offering made by fire unto the LORD." +ለአንተ እናገር ዘንድ ከእናንተ ጋር በምገናኝበት በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ፥ በእግዚአብሔር ፊት ይህ ዘወትር ለልጅ ልጃችሁ የሚቃጠል መሥዋዕት ይሆናል።,መሥዋዕት ለወትር በትውልድክሙ በውስተ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡር በቅድመ እግዚአብሔር ወበዛቲ እትኤመር ለከ በህየ ከመ እንብብከ ።,"This shall be a continual burnt offering throughout your generations at the door of the tabernacle of the congregation before the LORD: where I will meet you, to speak there unto thee." +ከእስራኤልም ልጆች ጋር በዚያ እገናኛለሁ፤ ድንኳኑም በክብሬ ይቀደሳል።,ወእኤዝዝ በህየ ለውሉደ እስራኤል ወእትቄደስ በክብርየ ።,"And there I will meet with the children of Israel, and the tabernacle shall be sanctified by my glory." +የመገናኛውንም ድንኳን መሠዊያውንም እቀድሳለሁ፤ በክህነትም ያገለግሉኝ ዘንድ አሮንንና ልጆቹን እቀድሳለሁ።,ወእቄድሳ ለደብተራ መርጡር ወለምሥዋዒሃ ወለአሮን ወለደቂቁ እቄድሶሙ ከመ ይሡዑ ሊተ ።,"And I will sanctify the tabernacle of the congregation, and the altar: I will sanctify also both Aaron and his sons, to minister to me in the priest's office." +በእስራኤልም ልጆች መካከል እኖራለሁ፥ አምላክም እሆናቸዋለሁ።,ወእሰመይ በውሉደ እስራኤል ወእከውኖሙ አምላከ ።,"And I will dwell among the children of Israel, and will be their God." +በመካከላቸውም እኖር ዘንድ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው አምላካቸው እግዚአብሔር እኔ እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፤ እኔ አምላካቸው እግዚአብሔር ነኝ።,ወያአምሩ ከመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላኮሙ ዘአውጻእክዎሙ እምድረ ግብጽ ከመ እሰመይ ሎሙ ወእኩኖሙ አምለኮሙ ።,"And they shall know that I am the LORD their God, that brought them forth out of the land of Egypt, that I may dwell among them: I am the LORD their God." +በዚያም ጊዜ ሙሴና የእስራኤል ልጆች ይህንን መዝሙር ለእግዚአብሔር ዘመሩ፥ እንዲህም ብለው ተናገሩ። በክብር ከፍ ከፍ ብሎአልና ለእግዚአብሔር እዘምራለሁ፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባሕር ጣለ።,ወባረከ ዘቡራኬ ሙሴ ወውሉደ እስራኤል ለእግዚአብሔር በፍትሐተ ቃል ንባርኮ ለእግዚአብሔር እስመ ክበር ውእቱ ወሎቱ ይደሉ ስባሔ ፤ ፈረሰ ወመስተፅዕኖ ወረወ ውስተ ባሕር ።,"Then sang Moses and the children of Israel this song unto the LORD, and spake, saying, I will sing unto the LORD, for he hath triumphed gloriously: the horse and his rider hath he thrown into the sea." +ጕልበቴ ዝማሬዬም እግዚአብሔር ነው፥,ረዳኢየ ወመሰውረ ኮነኒ ለአድኅኖትየ ፤ ውእቱ አ���ላኪየ ወእሴብሖ ፤ አምላኩ ልአቡየ ወአሌዕሎ ።,"The LORD is my strength and song, and he is become my salvation: he is my God, and I will prepare him an habitation; my father's God, and I will exalt him." +እግዚአብሔር ተዋጊ ነው፥ ስሙም እግዚአብሔር ነው፥,እግዚአብሔር ይቀጠቅጥ ፀብአ ወእግዚአብሔር ስሙ ።,The LORD is a man of war: the LORD is his name. +የፈርዖንን ሰረገሎች ሠራዊቱንም በባሕር ጣላቸው፤,ሰረገላቲሁ ለፈርዖን ወሰራዊቶ ወረወ ውስተ ባሕር ኅሩያነ ወመስተጽዕናነ በመሥልስት ወተሰጥሙ ውስተ ባሕረ ኤርትራ ።,Pharaoh's chariots and his host hath he cast into the sea: his chosen captains also are drowned in the Red sea. +ቀላያትም ከደኑአቸው፤,ወደፈኖሙ ማዕበል ወተሰጥሙ ውስተ ቀላይ ከመ እብን ።,The depths have covered them: they sank into the bottom as a stone. +አቤቱ፥ ቀኝህ በኃይል ከበረ፤,የማንከ እግዚኦ ተሰብሐ በኀይል ፤ የማነ እዴከ እግዚኦ ሠረወቶሙ ለፀር ።,"Thy right hand, O LORD, is become glorious in power: thy right hand, O LORD, hath dashed in pieces the enemy." +በክብርህም ብዛት የተነሡብህን አጠፋህ፤,ወበብዝኀ ስብሐቲከ ቀጥቀጥኮሙ ለጸላዕትከ ፤ ፈነውከ መዐተከ ወበልዖሙ ከመ ብርዕ ።,"And in the greatness of thine excellency thou hast overthrown them that rose up against thee: thou sentest forth thy wrath, which consumed them as stubble." +በአፍንጫህ እስትንፋስ ውኆች ተከመሩ፥,ወበመንፈሰ መዐትከ ቆመ ማይ ፤ ወጠግአ ከመ እረፍት ማይ ፤ ወረግአ ማዕበል በማእከለ ባሕር ።,"And with the blast of thy nostrils the waters were gathered together, the floods stood upright as an heap, and the depths were congealed in the heart of the sea." +ጠላትም። አሳድጄ እይዛቸዋለሁ፥,ወይቤ ጸላኢ ዴጊንየ እእኅዞሙ ፤ እትካፈል ምህርካ ወአጸግባ ለነፍስየ ፤ እቀትል በመጥባሕትየ ወእኴንን በእዴየ ።,"The enemy said, I will pursue, I will overtake, I will divide the spoil; my lust shall be satisfied upon them; I will draw my sword, my hand shall destroy them." +ነፋስህን አነፈስህ፥ ባሕርም ከደናቸው፤,ፈነውከ መንፈሰከ ወደፈኖሙ ባሕር ፤ ወተሠጥሙ ከመ ዐረር ውስተ ማይ ብዙኅ ።,"Thou didst blow with thy wind, the sea covered them: they sank as lead in the mighty waters." +አቤቱ፥ በአማልክት መካከል እንደ አንተ ያለ ማን ነው?,መኑ ይመስለከ እምነ አማልክት እግዚኦ ፤ ወመኑ ከማከ ስቡሕ በውስተ ቅዱሳን ፤ መንክር ስብሐቲከ ወትገብር መድምመ ።,"Who is like unto thee, O LORD, among the gods? who is like thee, glorious in holiness, fearful in praises, doing wonders?" +ቀኝህን ዘረጋህ፥ ምድርም ዋጠቻቸው።,ሰፋሕከ የማነከ ወውሕጠቶሙ ምደር ።,"Thou stretchedst out thy right hand, the earth swallowed them." +በቸርነትህ የተቤዠሃቸውን ሕዝብህን መራህ፤,ወመራሕኮሙ ለሕዝብከ እለ ቤዘውከ ፤ ወአስተፈሣሕከ በኀይልከ ተረፈ መቅደስከ ።,Thou in thy mercy hast led forth the people which thou hast redeemed: thou hast guided them in thy strength unto thy holy habitation. +አሕዛብ ሰሙ፥ ተንቀጠቀጡም፤,ሰምዑ አሕዛብ ወተምዕዑ ፤ ወአኀዞሙ ማሕምም ለእለ ይነብሩ ፍልስጥኤም ።,"The people shall hear, and be afraid: sorrow shall take hold on the inhabitants of Palestina." +የዚያን ጊዜ የኤዶም አለቆች ደነገጡ፤ የሞአብን ኃያላን መንቀጥቀጥ ያዛቸው፤ በከነዓን የሚኖሩ ሁሉ ቀለጡ።,ወይእተ አሚረ መምዑ መሳፍንተ ኤዶም ፤ ወአኀዞሙ ረዓድ ለመላእክተ ሞአብ ፤ ወተመስዉ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ከናአን ።,"Then the dukes of Edom shall be amazed; the mighty men of Moab, trembling shall take hold upon them; all the inhabitants of Canaan shall melt away." +አቤቱ፥ ሕዝብህ እስኪያልፍ ድረስ፥ የተቤዠኸው ሕዝብ እስኪያልፍ ድረስ፥ ፍርሃትና ድንጋጤ ወደቀባቸው፤ በክንድህ ብርታት እንደ ድንጋይ ዝም አሉ።,ወአኀዞሙ ፍርሀት ወረዓድ ፤ ኀይለ መዝራዕትከ ጸንዐ እምኰኵሕ ፤ እስከ የኀልፍ ሕዝብከ እግዚኦ እስከ የኀልፍ ሕዝብከ ፤ ዝንቱ ሕዝብ ዘቤዞከ ።,"Fear and dread shall fall upon them; by the greatness of thine arm they shall be as still as a stone; till thy people pass over, O LORD, till the people pass over, which thou hast purchased." +አቤቱ፥ አንተ ታስገባቸዋለህ፥ በርስትህ ተራራም ትተክላቸዋለህ፥ አቤቱ፥ ለማደሪያህ ባደረግኸው ስፍራ፥ አቤቱ፥ እጆችህ ባዘጋጁት መቅደስ።,ወወሰድኮሙ ወተከልኮሙ ውስተ ደብረ መቅደስከ ፤ ውስተ ድልው ማኅደርከ እግዚኦ ዘገበርከ ፤ ቅዱስ እግዚኦ ዘአስተደለወ እደዊከ ።,"Thou shalt bring them in, and plant them in the mountain of thine inheritance, in the place, O LORD, which thou hast made for thee to dwell in, in the Sanctuary, O Lord, which thy hands have established." +እግዚአብሔር ለዘላለሙ እስከ ፍጻሜ ይነግሣል።,ይነግሥ እግዚአብሔር ለዓለም ወለዓለመ ዓለም ወዓዲ ።,The LORD shall reign for ever and ever. +የፈርዖን ፈረሶች ከሰረገሎቹ ከፈረሰኞቹም ጋር ወደ ባሕር ገቡ፥ እግዚአብሔርም የባሕሩን ውኆች መለሰባቸው፤ የእስራኤል ልጆች ግን በባሕሩ መካከል በየብስ ሄዱ።,እስመ ቦአ ሰረገላተ ፈርዖን ምስለ አፍራሲሁ ወመስተጽዕናን ውስተ ባሕር ወአስተጋብአ ላዕሌሆሙ እግዚአብሔር ማየ ባሕር ወደቂቀ እስራኤልሰ ኀለፉ እንተ የብስ በማእከለ ባሕር ።,"For the horse of Pharaoh went in with his chariots and with his horsemen into the sea, and the LORD brought again the waters of the sea upon them; but the children of Israel went on dry land in the midst of the sea." +የአሮን እኅት ነቢይቱ ማሪያምም ከበሮ በእጅዋ ወሰደች፤ ሴቶችም ሁሉ በከበሮና በዘፈን በኋላዋ ወጡ።,ወነሥአት ማርያ ነቢያዊት እኅቱ ለአሮን ከበሮ ውስተ እዴሃ ወወፅኣ ኵሎን አንስት ድኅሬሃ በከበሮ ወቡራኬ ።,"And Miriam the prophetess, the sister of Aaron, took a timbrel in her hand; and all the women went out after her with timbrels and with dances." +ማርያምም እየዘመረች መለሰችላቸው። በክብር ከፍ ከፍ ብሎአልና ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ ፈረሱንና ፈረሰኛውን በባሕር ጣለ።,ወቀደመት ማርይ ወትቤ ንባርክ እግዚአብሔር ይትነከር ውእቱ ይትነከር ፤ ፈረሰ ወዘይፄዐን ላዕሌሁ ወረዎሙ ውስተ ባሕር ።,"And Miriam answered them, Sing ye to the LORD, for he hath triumphed gloriously; the horse and his rider hath he thrown into the sea." +ሙሴም እስራኤልን ከኤርትራ ባሕር አስጓዘ፥ ወደ ሱርም ምድረ በዳ ወጡ፤ በምድረ በዳም ሦስት ቀን ሄዱ፥ ውኃም አላገኙም።,ወአውጽአ ሙሴ ውሉደ እስራኤል እምባሕር ዕሙቅ ወወሰዶሙ ውስተ ገዳም ዘሱር ወግዕዙ ሠሉሰ ዕለተ ገዳመ ወኢረከቡ ማየ ከመ ይስተዩ በምራ ።,"So Moses brought Israel from the Red sea, and they went out into the wilderness of Shur; and they went three days in the wilderness, and found no water." +ወደ ማራም በመጡ ጊዜ የማራ ውኃ መራራ ነበረና ሊጠጡ አልቻሉም፤ ስለዚህ የዚያ ስፍራ ስም ማራ ተብሎ ተጠራ።,ወስእኑ ሰትየ እምራ እስመ መሪር ማዩ ወበእንተ ከማሁ ተሰምየ ውእቱ ፍና መሪር ።,"And when they came to Marah, they could not drink of the waters of Marah, for they were bitter: therefore the name of it was called Marah." +ሕዝቡም። ምን እንጠጣለን? ብለው በሙሴ ላይ አንጐራጐሩ።,ወአንጐርጐሩ ሕዝብ ወይቤሉ ምንተ ንሰቲ ።,"And the people murmured against Moses, saying, What shall we drink?" +ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፤ እግዚአብሔርም እንጨትን አሳየው፥ በውኃውም ላይ ጣለው፥ ውኃውም ጣፈጠ። በዚያም ሥርዓትንና ፍርድን አደረገላቸው፥ በዚያም ፈተናቸው፤,ወአውየወ ሙሴ ኀበ ፈጣሪ ወአርአዮ እግዚአብሔር ዕፀ ወወደዮ ውስተ ማይ ወጥዕመ ማዩ ፤ ወበህየ አርአዮ ጽድቀ ወፍትሐ ወአመከሮ ።,"And he cried unto the LORD; and the LORD shewed him a tree, which when he had cast into the waters, the waters were made sweet: there he made for them a statute and an ordinance, and there he proved them," +እርሱም። አንተ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ቃል አጥብቀህ ብትሰማ፥ በፊቱም የሚበጀውን ብታደርግ፥ ትእዛዙንም ብታደምጥ፥ ሥርዓቱንም ሁሉ ብትጠብቅ፥ በግብፃውያን ላይ ያመጣሁትን በሽታ አላደርስብህም፤ እኔ ፈዋሽህ እግዚአብሔር ነኝና አለ።,ወይቤ ለእመ ትሰምዕ ወታጸምእ ቃለ እግዚአብሔር ዘፈጣሪከ ወጽድቀ ትገብር በቅድሜሁ ወ��ጸምእ ትእዛዘ ዘአዘዘከ ኵሎ ደዌ ዘአምጻእኩ ሎሙ ለግብጽ ኢይፌኑ ላዕሌከ አነ እግዚአብሔር መሓኪከ ።,"And said, If thou wilt diligently hearken to the voice of the LORD thy God, and wilt do that which is right in his sight, and wilt give ear to his commandments, and keep all his statutes, I will put none of these diseases upon thee, which I have brought upon the Egyptians: for I am the LORD that healeth thee." +እነርሱም ወደ ኤሊም መጡ፥ በዚያም አሥራ ሁለት የውኃ ምንጮችና ሰባ የዘንባባ ዛፎች ነበሩባት፤ በዚያም በውኃው አጠገብ ሰፈሩ።,ወበጽሑ ኤሌም ወሀለዉ ህየ ፲፪ዐይን ዘቦ ዐዘቅተ ወ፸ጸበራተ ተመርት ጠቃ ማያት በቀልቶን ።,"And they came to Elim, where were twelve wells of water, and threescore and ten palm trees: and they encamped there by the waters." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ፤ በሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወይግብኡ ወይኅድሩ አንጻረ ኢጴውሎስ ማእከለ መግዱሎ ወማእከለ ባሕር መንገለ ብዕልሴፎን ቅድሜሆሙ ኀደሩ ኀበ ባሕር ።,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ተመልሰው በሚግዶልና በባሕር መካከል፥ በበኣልዛፎንም ፊት ለፊት ባለው በፊሀሒሮት ፊት እንዲሰፍሩ ለእስራኤል ልጆች ተናገር፤ ከእርሱም አጠገብ በባሕር ዳር ትሰፍራላችሁ።,ወይብል ፈርዖን በእንተ ደቂቀ እስራኤል ሳኰዩ እሙንቱ ውስተ ምድር አርከበቶሙ ሐቅል ።,"Speak unto the children of Israel, that they turn and encamp before Pihahiroth, between Migdol and the sea, over against Baalzephon: before it shall ye encamp by the sea." +ፈርዖንም ስለ እስራኤል ልጆች። በምድር ይቅበዘበዛሉ፥ ምድረ በዳም ዘጋቻቸው ይላል።,ወአነ አጸንዕ ልቦ ለፈርዖን ወይዴግኖሙ እምድኅሬሆሙ ወእሴባሕ አነ በፈርዖን ወበኵሉ ሐራሁ ወይእምሩ ኵሉ ግብጽ ከመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ፤,"For Pharaoh will say of the children of Israel, They are entangled in the land, the wilderness hath shut them in." +እኔም የፈርዖንን ልብ አጸናለሁ፥ እርሱም ያባርራቸዋል፤ በፈርዖንና በሠራዊቱም ሁሉ ላይ ክብር አገኛለሁ፤ ግብፃውያንም እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ። እነርሱም እንዲሁ አደረጉ።,ወገብሩ ከማሁ ።,"And I will harden Pharaoh's heart, that he shall follow after them; and I will be honoured upon Pharaoh, and upon all his host; that the Egyptians may know that I am the LORD. And they did so." +ሕዝቡም እንደ ኰበለሉ ለግብፅ ንጉሥ ነገሩት፤ የፈርዖንና የባሪያዎቹም ልብ በሕዝቡ ላይ ተለወጠና። እንዳይገዛልን እስራኤልን የለቀቅነው ምን አድርገናል? አሉ።,ወዜነውዎ ለንጉሠ ግብጽ ከመ ነፍጸ ሕዝብ ወተመይጠ ልቡ ለፈርዖን ወዘዐበይቱ ዲበ ሕዝብ ወይቤ ምንትኑዝ ዘገበርነ ከመ ንፈንዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ኢይትቀነዩ ለነ ።,"And it was told the king of Egypt that the people fled: and the heart of Pharaoh and of his servants was turned against the people, and they said, Why have we done this, that we have let Israel go from serving us?" +ሰረገላውንም አሰናዳ፥ ሕዝቡንም ከእርሱ ጋር ወሰደ፤,ወአንሥአ ፈርዖን ኵሎ ሰረገላቲሁ ወኵሎ ሕዝቦ አስተጋብአ ምስሌሁ ።,"And he made ready his chariot, and took his people with him:" +ስድስት መቶ የተመረጡ ሰረገሎችንም፥ የግብፅንም ፈረሶች ሁሉ፥ በእያንዳንዱም ሰረገላ ሁሉ ላይ ሦስተኞችን ወሰደ።,ወነሥአ ፯፻ሰረገላ ኅሩየ ወኵሉ አፍራሶሙ ለግብጽ ወሠለሶሙ ለኵሉ ።,"And he took six hundred chosen chariots, and all the chariots of Egypt, and captains over every one of them." +እግዚአብሔርም የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንን ልብ አጸና፥ እርሱም የእስራኤልን ልጆች አሳደደ፤ የእስራኤልም ልጆች ከፍ ባለች እጅ ወጡ።,ወአጽንዐ እግዚአብሔር ልቦ ለፈርዖን ለንጉሠ ግብጽ ወዴገነ ድኅሬሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ወደቂቀ እስራኤልሰ የሐውሩ በእድ ልዕልት ።,"And the LORD hardened the heart of Pharaoh king of Egypt, and he pursued after the children of Israel: and the children of Israel went out with an high hand." +ግብፃውያንም የፈርዖን ፈረሶች ሰረገሎቹም ፈረሰኞቹም ሠራዊቱም ሁሉ፥ አ��ደዱአቸው፤ በባሕሩ ዳር በበኣልዛፎን ፊት ለፊት ባለው በፊሀሒሮት አጠገብ ሰፍረው አገኙአቸው።,ወዴገንዎሙ ግብጽ እምድኅሬሆሙ ወረከብዎሙ በኀበ ተዓየኑ መንገለ ባሕር ወኵሉ ፈረስ ወኵሉ ሰረገላ ፈርዖን ወሐራሁ አንጻረ እጰውሊዮስ መንገለ ብዕለ ሴፎን ።,"But the Egyptians pursued after them, all the horses and chariots of Pharaoh, and his horsemen, and his army, and overtook them encamping by the sea, beside Pihahiroth, before Baalzephon." +ፈርዖንም በቀረበ ጊዜ የእስራኤል ልጆች ዓይናቸውን አነሡ፥ እነሆም ግብፃውያን በኋላቸው ገሥግስው ነበር፤ የእስራኤልም ልጆች እጅግ ፈሩ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ።,ወተንሥአ ፈርዖን ወነጸሩ ደቂቀ እስራኤል ወርእይዎሙ ወይግዕዙ ግብጽ ድኅሬሆሙ ወፈርሁ ጥቀ ወአውየዉ ደቂቀ እስራኤል ኀበ እግዚአብሔር ።,"And when Pharaoh drew nigh, the children of Israel lifted up their eyes, and, behold, the Egyptians marched after them; and they were sore afraid: and the children of Israel cried out unto the LORD." +ሙሴንም። በግብፅ መቃብር ስላልኖረ በምድረ በዳ እንሞት ዘንድ አወጣኸንን? ከግብፅ ታወጣን ዘንድ ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው?,ወይቤልዎ ለሙሴ ዝኅርነሂ ከመ ኢየሀሉ ውስተ ብሔረ ግብጽ አውጻእከነ ትቅትለነ ውስተ በድው ወምንትኑዝ ዘገበርከ ላዕሌነ ዘአውጻእከነ እምብሔረ ግብጽ ።,"And they said unto Moses, Because there were no graves in Egypt, hast thou taken us away to die in the wilderness? wherefore hast thou dealt thus with us, to carry us forth out of Egypt?" +በምድረ በዳ ከምንሞት ብንገዛላቸው ይሻላልና። ተወን፥ ለግብፃውያን እንገዛ ብለን በግብፅ ሳለን ያልንህ ቃል ይህ አይደለምን? አሉት።,አኮሁ ዝውእቱ ቃልነ ዘንቤለከ በብሔረ ግብጽ ኅድገነ ንትቀነይ ለግብጽ እስመ ይኄይሰነ ተቀንዮተ ለግብጽ እመዊት በበድው ።,"Is not this the word that we did tell thee in Egypt, saying, Let us alone, that we may serve the Egyptians? For it had been better for us to serve the Egyptians, than that we should die in the wilderness." +ሙሴም ለሕዝቡ። አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለሕዝብ ተአመኑ ወቁሙ ወትርአዩ መድኀኒተ እምኀበ እግዚአብሔር እንተ ይገብር ለነ ዮም እስመ ከመ ትሬእይዎሙ ዮም ለግብጽ ዳግመ ኢትሬእይዎሙ እንከ ጕንዱየ ለዓለም ።,"And Moses said unto the people, Fear ye not, stand still, and see the salvation of the LORD, which he will shew to you to day: for the Egyptians whom ye have seen to day, ye shall see them again no more for ever." +እግዚአብሔር ስለ እናንተ ይዋጋል፥ እናንተም ዝም ትላላችሁ አላቸው።,ወእግዚአብሔር ይፀብእ ለክሙ ወአንትሙሰ አርምሙ ።,"The LORD shall fight for you, and ye shall hold your peace." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ለምን ትጮኽብኛለህ? እንዲጓዙ ለእስራኤል ልጆች ንገር።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ለምንት ትጸርሕ ኀቤየ በሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ይንድኡ እንስሳሆሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Wherefore criest thou unto me? speak unto the children of Israel, that they go forward:" +አንተም በትርህን አንሣ፥ እጅህንም በባሕሩ ላይ ዘርጋ፥ ክፈለውም፤ የእስራኤልም ልጆች በባሕሩ ውስጥ በየብስ ያልፋሉ።,ወአንተሰ ንሣእ በትረከ ወስፋሕ እዴከ ዲበ ባሕር ወዝብጣ ወይባኡ ደቂቀ እስራኤል ውስተ ማእከለ ባሕር ላዕለ የብስ ።,"But lift thou up thy rod, and stretch out thine hand over the sea, and divide it: and the children of Israel shall go on dry ground through the midst of the sea." +እነሆም እኔ የግብፃውያንን ልብ አጸናለሁ፥ በኋላቸውም ይገባሉ፤ በፈርዖንና በሠራዊቱም ሁሉ በሰረገሎቹም በፈረሰኞቹም ላይ ክብር አገኛለሁ።,ወናሁ አነ አጸንዕ ልቦ ለፈርዖን ወለኵሉ ግብጽ ወይበውኡ ድኅሬሆሙ ወእሴባሕ አነ በፈርዖን ወበኵሉ ሐራሁ ወበሰረገላቲሁ ወበኵሉ አፍራሲሁ ።,"And I, behold, I will harden the hearts of the Egyptians, and they shall follow them: and I will get me honour upon Pharaoh, and upon all his host, upon his chariots, and upon his horsemen." +ግብፃውያንም በፈርዖንና በሰረገሎቹ በፈረሰኞቹም ላይ ክብር ባገኘሁ ጊዜ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።,ወያእምሩ ኵሉ ግብጽ ከመ አነ እግዚአብሔር ተሰቢሕየ በፈርዖን ወበሰረገላሁ ወበኵሉ አፍራሲሁ ።,"And the Egyptians shall know that I am the LORD, when I have gotten me honour upon Pharaoh, upon his chariots, and upon his horsemen." +በእስራኤልም ሠራዊት ፊት ይሄድ የነበረው የእግዚአብሔር መልአክ ፈቀቅ ብሎ በኋላቸው ሄደ፤ የደመናውም ዓምድ ከፊታቸው ፈቀቅ ብሎ በኋላቸው ቆመ፥,ወሰሰለ መልአከ እግዚአብሔር ዘየሐውር ቅድመ ትዕይንቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ወቆመ እምድኅሬሆሙ ወሰሰለ ዐምደ ደመና እምቅድሜሆሙ ወቆመ እምድኅሬሆም ።,"And the angel of God, which went before the camp of Israel, removed and went behind them; and the pillar of the cloud went from before their face, and stood behind them:" +በግብፃውያን ሰፈርና በእስራኤል ሰፈር መካከልም ገባ፤ በዚያም ደመናና ጨለማ ነበረ፥ በዚህ በኩል ግን ሌሊቱን አበራ፤ ሌሊቱንም ሁሉ እርስ በእርሳቸው አልተቃረቡም።,ወቦአ ማእከለ ትዕይንቶሙ ለግብጽ ወማእከለ ትዕይንቶሙ ለእስራኤል ወኮነ ቆባር ወጽልመት ወኢተደመሩ በበይናቲሆሙ ኵለንታሃ ሌሊተ ።,"And it came between the camp of the Egyptians and the camp of Israel; and it was a cloud and darkness to them, but it gave light by night to these: so that the one came not near the other all the night." +ሙሴም በባሕሩ ላይ እጁን ዘረጋ፤ እግዚአብሔርም ሌሊቱን ሁሉ ጽኑ የምሥራቅ ነፋስ አምጥቶ ባሕሩን አስወገደው፥ ባሕሩንም አደረቀው፥ ውኃውም ተከፈለ።,ወሰፍሐ ሙሴ እዴሁ ዲበ ባሕር ወአምጽአ ላዕለ ባሕር ነፋሰ አዜብ ላዕለ ባሕር ጽኑዐ ኵሉ ሌሊተ ወገብራ ለባሕር የብሰ ወሠጠጦ ለማይ ።,"And Moses stretched out his hand over the sea; and the LORD caused the sea to go back by a strong east wind all that night, and made the sea dry land, and the waters were divided." +የእስራኤልም ልጆች በባሕሩ መካከል በየብስ ገቡ፤ ውኃውም በቀኛቸውና በግራቸው እንደ ግድግዳ ሆነላቸው።,ወቦኡ ደቂቀ እስራኤል ማእከለ ባሕር ላዕለ የብስ ወማይሰ ኮነ አረፍተ በየማኖሙ ወአረፍተ በፀጋሞሙ ።,"And the children of Israel went into the midst of the sea upon the dry ground: and the waters were a wall unto them on their right hand, and on their left." +ግብፃውያንም፥ የፈርዖን ፈረሶችና ሰረገሎች ፈረሰኞቹም ሁሉ፥ እያሳደዱ በኋላቸው ወደ ባሕር መካከል ገቡ።,ወዴገንዎሙ ግብጽ ወቦኡ ድኅሬሆሙ ወኵሉ አፍራሰ ፈርዖን ወሰረገላቲሁ ወመስተጽዕናን ቦኡ ማእከለ ባሕር ።,"And the Egyptians pursued, and went in after them to the midst of the sea, even all Pharaoh's horses, his chariots, and his horsemen." +ንጋትም በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር በእሳትና በደመና ዓምድ ሆኖ የግብፃውያንን ሠራዊት ተመለከተ፥ የግብፃውያንንም ሠራዊት አወከ። 25፤ የሰረገሎቹንም መንኰራኵር አሰረ፥ ወደ ጭንቅም አገባቸው፤ ግብፃውያንም። እግዚአብሔር በግብፃውያን ላይ ይዋጋላቸዋልና ከእስራኤል ፊት እንሽሽ አሉ።,ወሶበ ኮነ ዕቅበተ ሌሊት እንተ አፈ ጽባሕ ወነጸረ እግዚአብሔር ውስተ ትዕይንቶሙ ለግብጽ በዐምደ እሳት ወደመና ወአዘዘ ላዕለ ትዕይንተ ግብጽ ።,"And it came to pass, that in the morning watch the LORD looked unto the host of the Egyptians through the pillar of fire and of the cloud, and troubled the host of the Egyptians," +እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን በባሕሩ ላይ ዘርጋ፥ ውኃውም በግብፃውያን በሰረገሎቻቸውም በፈረሰኞቻቸውም ላይ ይመለስ አለው።,ወአሰረ ማእሰርተ ሰረገላቲሆሙ ወወሰዶሙ በሥቃይ ወይቤሉ ግብጽ ንንፈጽ እምገጾሙ ለእስራኤል እስመ እግዚአብሔር ይፅብዕ ሎሙ ።,"And took off their chariot wheels, that they drave them heavily: so that the Egyptians said, Let us flee from the face of Israel; for the LORD fighteth for them against the Egyptians." +ሙሴም እጁን በባሕሩ ላይ ዘረጋ፥ ባሕሩም ማለዳ ወደ መፍሰሱ ተመለሰ፤ ግ��ፃውያንም ከእርሱ ሸሹ፥ እግዚአብሔርም ግብፃውያንን በባሕሩ መካከል ጣላቸው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ስፋሕ እዴከ ዲበ ባሕር ወይትገባእ ማይ ዲበ ግብጽ ወዲበ ሰረገላቲሁ ወዲበ መስተጽዕናኒሆሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Stretch out thine hand over the sea, that the waters may come again upon the Egyptians, upon their chariots, and upon their horsemen." +ውኃውም ተመልሶ በኋላቸው ወደ ባሕር የገቡትን ሰረገሎችን ፈረሰኞችንም የፈርዖንንም ሠራዊት ሁሉ ከደነ፤ ከእነርሱም አንድ ስንኳ አልቀረም።,ወሰፍሐ ሙሴ እዴሁ ዲበ ባሕር ወከደኖሙ ባሕር በዕለቱ ወዐገቶሙ እምድኅር ወጐዩ ግብጽ ውስተ ባሕር ወነገፎሙ እግዚአብሔር ለግብጽ ማእከለ ባሕር ።,"And Moses stretched forth his hand over the sea, and the sea returned to his strength when the morning appeared; and the Egyptians fled against it; and the LORD overthrew the Egyptians in the midst of the sea." +የእስራኤል ልጆች ግን በባሕሩ ውስጥ በየብስ ሄዱ፤ ውኆችም በቀኛቸውና በግራቸው እንደ ግድግዳ ሆኑላችው።,ወተመይጠ ባሕር ወተሰጥሙ ምስለ ሰረገላቲሆሙ ወመስተጽዕናኒሆሙ ወኵሉ ኀይሉ ለፈርዖን በከመ መጽኡ ውስተ ባሕር ወአልቦ ዘተርፈ እምእለ መጽኡ ኵሎሙ ወኢአሐዱ ።,"And the waters returned, and covered the chariots, and the horsemen, and all the host of Pharaoh that came into the sea after them; there remained not so much as one of them." +እግዚአብሔር በዚያን ቀን እስራኤልን እንደዚህ ከግብፃውያን እጅ አዳነ፤ እስራኤልም የግብፃውያንን ሬሳ በባሕር ዳር አዩ።,ወውሉደ እስራኤል ሖሩ ውስተ ይብስት ባሕር ወባሕር አረፍተ ኮኖሙ እምይምን ወእምፅግም ።,"But the children of Israel walked upon dry land in the midst of the sea; and the waters were a wall unto them on their right hand, and on their left." +እስራኤልም እግዚአብሔር በግብፃውያን ላይ ያደረጋትን ታላቂቱን እጅ አዩ፥ ሕዝቡም እግዚአብሔርን ፈሩ፥ በእግዚአብሔርም በባሪያውም በሙሴ አመኑ።,ወአድኀኖሙ እግዚአብሔር ለእስራኤል በይእቲ ዕለት እምውስተ እዴሆሙ ለግብጽ ወርእዩ እስራኤል ከመ ሞቱ ግብጽ በውስተ ድንጋጉ ለባሕር ።,Thus the LORD saved Israel that day out of the hand of the Egyptians; and Israel saw the Egyptians dead upon the sea shore. +አንተም ወንድምህን አሮንን ከእርሱም ጋር ልጆቹን ከእስራኤል ልጆች መካከል ለይተህ ካህናት ይሆኑልኝ ዘንድ ወደ አንተ አቅርብ፤ አሮንን የአሮንንም ልጆች፥ ናዳብን አብዮድንም አልዓዛርንም ኢታምርንም፥ አቅርብ።,ወአቀርብ ኀቤከ አሮንሃ እኋከ ወውሉዶ እምውስተ ውሉደ እስራኤል ከመ ይሡዑ ሊተ አሮን ወናደብ ወአብዩድ ወእልዓዛር ወይታማር ።,"And take thou unto thee Aaron thy brother, and his sons with him, from among the children of Israel, that he may minister unto me in the priest's office, even Aaron, Nadab and Abihu, Eleazar and Ithamar, Aaron's sons." +የተቀደሰውንም ልብስ ለክብርና ለጌጥ እንዲሆን ለወንድምህ ለአሮን ሥራለት።,ወትገብር ዐራዘ ለአሮን ቅዱሰ ለክብር ወለሡራሔ ።,And thou shalt make holy garments for Aaron thy brother for glory and for beauty. +አንተም ካህን ሆኖ እንዲያገለግለኝ አሮን ቅዱስ ይሆን ዘንድ ልብስ እንዲሠሩለት የጥበብ መንፈስ ለሞላሁባቸው በልባቸው ጥበበኞች ለሆኑት ሁሉ ተናገር።,ወአንተ አይድዕ ለኵሉ ጠቢባን በልብ እለ መላእኩ ላዕሌሆሙ መንፈሰ ዘጥበብ እሙንቱ ይግበሩ ለዐራዘ ቅዱሰ ለቤተ ምቅዳስ በዘቦ ይቄድስ ኪያየ ።,"And thou shalt speak unto all that are wise hearted, whom I have filled with the spirit of wisdom, that they may make Aaron's garments to consecrate him, that he may minister unto me in the priest's office." +የሚሠሩአቸውም ልብሶች እነዚህ ናቸው፤ የደረት ኪስ ኤፉድም ቀሚስም ዝንጕርጕር ሸሚዝም መጠምጠሚያም መታጠቂያም፤ እነዚህም ካህናት ይሆኑልኝ ዘንድ ለወንድምህ ለአሮን ለልጆቹም የተቀደሰ ልብስ ያድርጉ።,ወዝውእቱ አልባስ ዘይገብሩ መልበስተ እንግድዓ ወትብልያ ዘመቅፈርት ወጶዴሬ ወመልበስተ ቍጽሮ ድርማንቀ ዘብእሲ ዘሐቌ ወቅናተ ወትገብሩ ሎቱ ለአሮን አልባሲሁ ቅዱሰ ወለደቁ በዘይሠውዑ ሊተ ።,"And these are the garments which they shall make; a breastplate, and an ephod, and a robe, and a broidered coat, a mitre, and a girdle: and they shall make holy garments for Aaron thy brother, and his sons, that he may minister unto me in the priest's office." +ወርቅንም፥ ሰማያዊና ሐምራዊ ቀይም ግምጃ፥ ጥሩ በፍታም ይውሰዱ።,ወእሙንቱ ይነሥኡ ሊተ ወርቀ ወያክንተ ወሜላተ ወነተ ወቢሶሰ ።,"And they shall take gold, and blue, and purple, and scarlet, and fine linen." +ኤፉዱንም በብልሃት የተሠራ በወርቅና በሰማያዊ በሐምራዊም በቀይም ግምጃ ከተፈተለ ከጥሩ በፍታም ብልህ ሠራተኛ እንደሚሠራ ያድርጉ።,ወይገብሩ ትብሌሁ እምብሶስ ክዑብ ግብሩ ግብረ ማእነም ብዑድ ።,"And they shall make the ephod of gold, of blue, and of purple, of scarlet, and fine twined linen, with cunning work." +ሁለቱ ወገን አንድ እንዲሆን በሁለቱ ጫንቃ ላይ የሚጋጠም ጨርቅ ይሁን።,ክልኤተ ይኩን ኤጴሙስ እለ ይትላጸቃ በበይኖን አሐቲ ዲበ አሐቲ እምክልኤሆሙ ገጽ ግብረቶን ።,It shall have the two shoulderpieces thereof joined at the two edges thereof; and so it shall be joined together. +በላዩም መታጠቂያ ሆኖ በብልሃት የተጠለፈው የኤፉድ ቋድ እንደ እርሱ ከእርሱም ጋር አንድ ይሁን፤ ከወርቅና ከሰማያዊ ከሐምራዊ ከቀይ ግምጃም ከተፈተለ ከጥሩ በፍታም የተሠራ ይሁን።,ወእንመተ ትብላይሆን በላዕሌሆን እምግብረቶን ድሙራተ ይኩና ዘወርቅ ወያክንት ወሜላት ወነት ፍቱል ወቢሶስ ክዑብ ።,"And the curious girdle of the ephod, which is upon it, shall be of the same, according to the work thereof; even of gold, of blue, and purple, and scarlet, and fine twined linen." +ሁለትም የመረግድ ድንጋይ ወስደህ የእስራኤልን ልጆች ስም ስማቸውን ቅረጽባቸው፤,ወንሣእ ክልኤ እብነ መረግድ ወአኅርዎሙ አስማቲሆሙ ለውሉደ እስራኤል ።,"And thou shalt take two onyx stones, and grave on them the names of the children of Israel:" +እንደ አወላለዳቸው ስድስት ስም በአንድ ድንጋይ፥ የቀረውንም ስድስቱን ስም በሌላው ቅረጽ።,ስድስቱ አስማት ውስተ ፩እብን ወሰድስቱ ውስተ ፩እብን በበአዝማዲሆሙ ።,"Six of their names on one stone, and the other six names of the rest on the other stone, according to their birth." +በቅርጽ ሠራተኛ ሥራ እንደ ማኅተም ቅርጽ አድርገህ የእስራኤልን ልጆች ስም በሁለት ድንጋዮች ቅረጽ በወርቅም ፈርጥ አድርግ።,ግበር ግብረ ዘኬንያ ኅርወተ ዐይነ ማኅተም ትገልፍ ክልኤሆሙ እብነ አስማተ ውሉደ እስራኤል ።,"With the work of an engraver in stone, like the engravings of a signet, shalt thou engrave the two stones with the names of the children of Israel: thou shalt make them to be set in ouches of gold." +የእስራኤል ልጆችም የመታሰቢያ ድንጋዮች ይሆኑ ዘንድ ሁለቱን ዕንቍዎች በኤፉዱ ጫንቃዎች ላይ ታደርጋለህ፤ አሮንም በሁለቱ ጫንቃዎች ላይ ለመታሰቢያ ስማቸውን በእግዚአብሔር ፊት ይሸከማል።,ወታነብሮሙ ለ፪አዕባን ውስተ ክልኤሆሙ መታክፊሁ ተዝካረ በእንተ ውሉደ እስራኤል ወይነሥእ አሮን አስማቲሆሙ በቅድመ እግዚአብሔር ላዕለ ፪መታክፊሁ ተዝካረ በእንቲአሆሙ ።,And thou shalt put the two stones upon the shoulders of the ephod for stones of memorial unto the children of Israel: and Aaron shall bear their names before the LORD upon his two shoulders for a memorial. +የወርቅም ፈርጦች ሁለትም ድሪዎች ከጥሩ ወርቅ ሥራ፤ እንደ ተጐነጐነም ገመድ አድርግ፤ የተጐነጐኑትንም ድሪዎች በፈርጦቹ ላይ አንጠልጥል።,ወትገብር አራዊተ ምድር እምወርቅ ንጹሕ ።,And thou shalt make ouches of gold; +ብልህ ሠራተኛም እንደሚሠራ የፍርዱን የደረት ኪስ ሥራው እንደ ኤፉዱም አሠራር ሥራው፤ ከወርቅና ከሰማያዊ ከሐምራዊም ከቀይም ግምጃ ከጥሩ በፍታም ሥራው።,ወአግብር ክልኤተ ጽነፈ እምወርቅ ንጹሕ ድሙረ ጽጋይ ግበር ፅፉረ ወአንብር ጽንፈ ፅፍሮ ዲበ አራዊተ ምድር በአምሳሊሆን እመንገለ ቅድም ።,"And two chains of pure gold at the ends; of wreathen work shalt thou make them, and fasten the wreathen chains to the ouches." +ርዝመቱ ስንዝር ስፋቱም ስንዝር ሆኖ ትክክልና ድርብ ይሆናል።,ወትገብር ሎግዮን ዘፍትሕ ግብረ ማእነም ብዑድ በሐሳበ መልበስቱ ትገብር ከማሁ በወርቅ ወበያክንት ወሜላት ወነት ክዑብ ወቢሶስ ክዑብ ።,"And thou shalt make the breastplate of judgment with cunning work; after the work of the ephod thou shalt make it; of gold, of blue, and of purple, and of scarlet, and of fine twined linen, shalt thou make it." +በአራት ተራ የሆነ የዕንቍ ፈርጥ አድርግበት፤ በፊተኛው ተራ ሰርድዮን፥ ቶጳዝዮን፥ የሚያብረቀርቅ ዕንቍ፤,ትገብሮ ርቡዐ ወይኩን ዐፅፍ ዘእመት ኑኁ ወእመት ወርዱ ።,"Foursquare it shall be being doubled; a span shall be the length thereof, and a span shall be the breadth thereof." +በሁለተኛውም ተራ በሉር፥ ሰንፔር፥ አልማዝ፤,ወይትአነም በማእነም ወለለእብኑ አርባዕቱ ጾታሁ ፤ ጾታ ዘእብን ይትገበር ዘስርዲዮን ወዘትጳዝዮን ወዘመረግድ አሐዱ ጾታ ።,"And thou shalt set in it settings of stones, even four rows of stones: the first row shall be a sardius, a topaz, and a carbuncle: this shall be the first row." +በሦስተኛውም ተራ ያክንት፥ ኬልቄዶን፥ አሜቴስጢኖስ፤,ወካልእ ጾታ ዘእብኑ ከመ ፍሕም ወስንፒር ወኢያስጲስ ።,"And the second row shall be an emerald, a sapphire, and a diamond." +በአራተኛውም ተራ ቢረሌ፥ መረግድ፥ ኢያስጲድ በወርቅ ፈርጥ ይደረጋሉ።,ወሣልስ ጾታ ዘለጊርዮን ወአቃጥስ ወአሜቲሶጥስ ።,"And the third row a ligure, an agate, and an amethyst." +የዕንቈቹም ድንጋዮች እንደ እስራኤል ልጆች ስሞች አሥራ ሁለት ይሆናሉ፤ በየስማቸውም ማተሚያ እንደሚቀረጽ ይቀረጹ፤ ስለ አሥራ ሁለቱ ነገዶችም ይሁኑ።,ወራብዕ ጾታ በእብን ዘሕብረ ወርቅ ወብርሌ ወሳውም ፤ ወልቡጠ በወርቅ ወእሱረ በወርቅ ይኩን በበጾታሁ ።,"And the fourth row a beryl, and an onyx, and a jasper: they shall be set in gold in their inclosings." +ለደረቱ ኪስም የተጐነጐኑትን ድሪዎች እንደ ገመድ አድርገህ ከጥሩ ወርቅ ሥራቸው።,ወእበኒሁ ይትገበር በአስማቲሆሙ ለውሉደ እስራኤል ዐሠርቱ ወክልኤቱ በበ አስማቲሆሙ ፤ ይትገለፍ ከመ ግልፈተ ዐይነ ማኅተም ለለስሙ ለ፲ወ፪ሕዝበ እስራኤል ።,"And the stones shall be with the names of the children of Israel, twelve, according to their names, like the engravings of a signet; every one with his name shall they be according to the twelve tribes." +ለደረቱ ኪስም ሁለት የወርቅ ቀለበቶች ሥራ፥ ሁለቱንም ቀለበቶች በደረቱ ኪስ በሁለቱ ወገን አድርጋቸው።,ወትገብር ለሎግዮን ጽነፊሁ ዘፅፍሮ ወፅፍሮሁ ከመ ዝርዚቅ ዘወርቅ ንጹሕ ።,And thou shalt make upon the breastplate chains at the ends of wreathen work of pure gold. +የተጐነጐኑትንም ሁለቱን የወርቅ ድሪዎች በደረቱ ኪስ ወገኖች ወዳሉት ወደ ሁለቱ ቀለበቶች ታገባቸዋለህ።,ወይንሣእ አሮን አስማቲሆሙ ለውሉደ እስራኤል እምኀበ ይወፅእ ቃለ ፍትሕ ውስተ እንግድዓሁ እንዘ ይበውእ ቤተ መቅደስ ለተዝካር ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And thou shalt make upon the breastplate two rings of gold, and shalt put the two rings on the two ends of the breastplate." +የሁለቱንም ድሪዎች ጫፎች በሁለቱ ፈርጦች ውስጥ አግብተህ በኤፉዱ ጫንቃዎች ላይ በፊታቸው ታደርጋቸዋለህ።,ወታነብር መንጸረ ይወፅእ ፍትሕ አዝፋሪሁ ለስንሳሌሃ እምኵልሄ እምስማካቲሃ ወእምኵናኔ ታነብር ።,And thou shalt put the two wreathen chains of gold in the two rings which are on the ends of the breastplate. +ሁለት የወርቅ ቀለበቶችም ሥራ፥ እነርሱንም በኤፉዱ ፊት ለፊት ባለው በደረቱ ኪስ በሁለቱ ጫፎች ላይ ታደርጋቸዋለህ።,ወሥዕለ አራዊት ታነብር እምውስተ ክልኤሆሙ መታክፍ ዘመልበስት መንገለ ገጽ ።,"And the other two ends of the two wreathen chains thou shalt fasten in the two ouches, and put them on the shoulderpieces of the ephod before it." +ደግሞም ሁለት የወርቅ ቀለበቶች ሥራ፥ በኤፉዱም ፊት ከጫንቃዎች በታች በብልሃት ከተጠለፈ ከኤፉዱ ቋድ በላይ በመያዣው አጠገብ ታደርጋቸዋለህ።,ወታነብር መንገለ ምኵናን ዘፍትሕ ትእዛዘ ወርትዐ ወይትገበር ውስተ እንግድዓሁ ለአሮን ወሶበ ይበውእ ቤተ መቅደስ ቅድመ እግዚአብሔር ያብእ አሮን ፍትሖሙ ለውሉደ እስራኤል በውስተ እንግድዓሁ ቅድመ እግዚአብሔር ለዘልፍ ።,"And thou shalt make two rings of gold, and thou shalt put them upon the two ends of the breastplate in the border thereof, which is in the side of the ephod inward." +የደረቱም ኪስ በብልሃት ከተጠለፈ ከኤፉዱ ቋድ በላይ እንዲሆን ከኤፉዱም እንዳይለይ፥ የደረቱን ኪስ ከቀለበቶቹ ወደ ኤፉዱ ቀለበቶች በሰማያዊ ፈትል ያስሩታል።,ወትገብር መልበስተ ዘጶዴሬ ዘኵለንታሁ በያክንት ።,"And two other rings of gold thou shalt make, and shalt put them on the two sides of the ephod underneath, toward the forepart thereof, over against the other coupling thereof, above the curious girdle of the ephod." +አሮንም ወደ መቅደስ በገባ ጊዜ በእግዚአብሔር ፊት ለዘላለም መታሰቢያ የእስራኤልን ልጆች ስሞች በፍርዱ በደረት ኪስ ውስጥ በልቡ ላይ ይሸከም።,ወአፈ መልበስቱ እምኔሁ ወይኩን ማእከለ በዐውደ አፈ መልበስቱ ይትገበር ግብረ ማእነም ወድማሬሁ እንሞ እምውስቴቱ ከመ ኢይትበተክ ።,"And they shall bind the breastplate by the rings thereof unto the rings of the ephod with a lace of blue, that it may be above the curious girdle of the ephod, and that the breastplate be not loosed from the ephod." +በፍርዱ በደረት ኪስም ውስጥ ኡሪምንና ቱሚምን ታደርጋለህ፤ በእግዚአብሔርም ፊት በገባ ጊዜ በአሮን ልብ ላይ ይሆናሉ፤ አሮንም በእግዚአብሔር ፊት ሁልጊዜ የእስራኤልን ልጆች ፍርድ በልቡ ላይ ይሸከማል።,ወትገብር በመልዕልቴሃ ወመትሕቴሃ ከመ ፍርየተ ሮማን ዘያክንት ወሜላት ወነት ዘፍትሎ ወቢሶስ ክዑብ መትሕተ መልበስት ክዑብ ኵሉ ዐውዱ ወሕብሩ ሕብረ ሮማን ዘወርቅ ፤ ወጸናጽል ማእከሎሙ ለእሉ በዐውዱ ።,"And Aaron shall bear the names of the children of Israel in the breastplate of judgment upon his heart, when he goeth in unto the holy place, for a memorial before the LORD continually." +የኤፉዱንም ቀሚስ ሁሉ ሰማያዊ አድርገው።,ወሮማኑ ዘወርቅ ወጸናጽሊሆን ወጽጌሆን በናሕሰ መልበስቱ እምዐውዱ ።,"And thou shalt put in the breastplate of judgment the Urim and the Thummim; and they shall be upon Aaron's heart, when he goeth in before the LORD: and Aaron shall bear the judgment of the children of Israel upon his heart before the LORD continually." +ከላይም በመካከል አንገትጌ ይሁንበት፤ እንዳይቀደድም እንደ ጥሩር የተሠራ ጥልፍ በአንገትጌው ዙሪያ ይሁንበት።,ወይግበር አሮን ሶበ ይሠውዕ በቃል ዘይሰማዕ እንዘ ይበውእ ቤተ መቅደስ ቅድመ እግዚአብሔር ወእንዘሂ ይወፅእ ከማሁ ከመ ኢይሙት ።,And thou shalt make the robe of the ephod all of blue. +በታችኛውም ዘርፍ ዙሪያ ከሰማያዊ ከሐምራዊም ከቀይም ግምጃ ሮማኖች አድርግ፤ በዚያም መካከል በዙሪያው የወርቅ ሻኵራዎች አድርግ፤,ወትገብር ቈጽለ ወርቅ ረቃቀ እምወርቅ ንጹሕ ወትገብር ውሰቴቱ አርአያ ማኅተም ቅዱስ ለእግዚአብሔር ።,"And there shall be an hole in the top of it, in the midst thereof: it shall have a binding of woven work round about the hole of it, as it were the hole of an habergeon, that it be not rent." +የወርቅ ሻኵራ ሮማንም፥ ሌላም የወርቅ ሻኵራ ሮማንም በቀሚሱ ዘርፍ ዙሪያውን ይሆናሉ።,ወታነብራ ዲበ ዘሕብረ ያክንት ፍትሎ ወያነብርዋ ዲበ አርዌ ውስተ ፍጽሙ ለአርዌ ለትንበር ።,"And beneath upon the hem of it thou shalt make pomegranates of blue, and of purple, and of scarlet, round about the hem thereof; and bells of gold between them round about:" +በማገልገል ጊዜም በአሮን ላይ ይሆናል፤ እርሱም እንዳይሞት ወደ መቅደሱ በእግዚአብሔር ፊት ሲገባና ሲወጣ ድምፁ ይሰማል።,ወይኩን ውስተ ፍጽሙ ለአሮን ወይንሣእ አሮን ኀጢአተ ሕዝብ ለቅዱሳን እለ ቀደሱ ውሉደ እስራኤል እምኵሉ ሀብተ ቅድስናሆሙ ወይኩን ውስተ ፍጽሙ ለአሮን ስጥወ ለእግዚአብሔር ።,"A golden bell and a pomegranate, a golden bell and a pomegranate, upon the hem of the robe round about." +ከጥሩ ወርቅም ቅጠል የሚመስል ምልክት ሥራ፥ በእርሱም እንደ ማኅተም ቅርጽ አድርገህ። ቅድስና ለእግዚአብሔር የሚል ትቀርጽበታለህ።,ወቍጽረተ ዐራዙ እምሶቢስ ፤ ወትገብር ማዕፈርተ ዘቢሶስ ወቅናተ ዘሕብር ግብረቱ ።,"And it shall be upon Aaron to minister: and his sound shall be heard when he goeth in unto the holy place before the LORD, and when he cometh out, that he die not." +በሰማያዊም ፈትል በመጠምጠሚያው ፊት ላይ ታንጠለጥለዋለህ።,ወለደቂቀ አሮን ትገብር ሎሙ አልባሰ ወቅናታተ ወማዕፈርታተ ወይኩን ለክብር ወለአንክሮ ።,"And thou shalt make a plate of pure gold, and grave upon it, like the engravings of a signet, HOLINESS TO THE LORD." +በአሮንም ግምባር ላይ ይሆናል፥ አሮንም የእስራኤል ልጆች በሚያቀርቡትና በሚቀድሱት በቅዱስ ስጦታቸው ሁሉ ላይ ያለውን ኃጢአት ይሸከም፤ በእግዚአብሔርም ፊት ሞገስ እንዲሆንላቸው ቅጠል የሚመስለው ምልክቱ ሁልጊዜ በግምባሩ ላይ ይሁን።,ወታለብሶ ለአሮን ለእኁከ ወለደቂቁሂ ምስሌሁ ወቅብኦሙ ወአፅኅዶሙ እደዊሆሙ ወእባርኮሙ ከመ ይሡዑ ሊተ ።,"And thou shalt put it on a blue lace, that it may be upon the mitre; upon the forefront of the mitre it shall be." +ሸሚዙንም ከጥሩ በፍታ ዝንጕርጕር አድርገህ፥ መጠምጠሚያውን ከበፍታ ትሠራለህ፤ በጥልፍ አሠራር መታጠቂያም ትሠራለህ።,ወአግብር ሎሙ ድርማንቀ ዘዐጌ ከመ ይሰውሮሙ ምኅፋሪሆሙ ወኀበ ይከድና እምሐቌ እስከ መናቅእ ለይኩና ።,"And it shall be upon Aaron's forehead, that Aaron may bear the iniquity of the holy things, which the children of Israel shall hallow in all their holy gifts; and it shall be always upon his forehead, that they may be accepted before the LORD." +ለአሮንም ልጆች ሸሚዞችን መታጠቂያዎችንም ቆቦችንም ለክብርና ለጌጥ ታደርግላቸዋለህ።,ወከማሁ ለይልበስ አሮን ወደቂቁ ሶበ ይበውእ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወሶበ ይበውእ ይሡዕ ውስተ ምሥዋዕ ቤተ መቅደስ ወኢያምጽኡ ላዕሌሆሙ ኀጢአተ ከመ ኢይሙቱ ፤ ሕግ ለዘልፍ ሎቱ ወለፍሬሁ እምድኅሬሁ ።,"And thou shalt embroider the coat of fine linen, and thou shalt make the mitre of fine linen, and thou shalt make the girdle of needlework." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ወደ ፈርዖን ዘንድ ገብተህ ንገረው። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ባእ ኀበ ፈርዖን ወበሎ ከመዝ ይቤ እግዚእ አምላከ ዕብራዊያን ፈኑ ሕዝብየ ከመ ይፀመዱኒ ።,"Then the LORD said unto Moses, Go in unto Pharaoh, and tell him, Thus saith the LORD God of the Hebrews, Let my people go, that they may serve me." +ልትለቅቃቸውም እንቢ ብትል ብትይዛቸውም፥,ወእመ አበይከ ፈንዎተ ሕዝብየ ወዓዲ አጽናዕኮሙ ፤,"For if thou refuse to let them go, and wilt hold them still," +እነሆ የእግዚአብሔር እጅ በሜዳ ውስጥ ባሉት በከብቶችህ፥ በፈረሶችም በአህዮችም በግመሎችም በበሬዎችም በበጎችም ላይ ትሆናለች፤ ብርቱ ቸነፈርም ይወርዳል።,ናሁ እደ እግዚእ ትከውን ዲበ እንስሳከ ወዲበ ሐቅልከ ወዲበ አፍራስ ወዲበ አእዱግ ወዲበ አግማል ወዲበ አልህምት ወዲበ አባግዕ ሞት ዐቢይ ጥቀ ።,"Behold, the hand of the LORD is upon thy cattle which is in the field, upon the horses, upon the asses, upon the camels, upon the oxen, and upon the sheep: there shall be a very grievous murrain." +እግዚአብሔርም በእስራኤልና በግብፅ ከብቶች መካከል ይለያል፤ ከእስራኤልም ልጆች ከብት አንዳች አይጠፋም።,ወእሴባሕ አነ ማእከለ እንስሳ ግብጽ ወማእከለ እንስሳ እስራኤል ወኢይመውት እምኵሉ ዘደቂቀ እስራኤል ወኢምንት ።,And the LORD shall sever between the cattle of Israel and the cattle of Egypt: and there shall nothing die of all that is the children's of Israel. +እግዚአብሔርም። ነገ እግዚአብሔር ይህን ነገር በምድር ላይ ያደርጋል ብሎ ጊዜን ወሰነ።,ወወሀቦ እግዚአብሔር ዕድሜ ወይቤ ጌሠመ ይገብር እግዚእ ዘነገረ ዲበ ምድር ።,"And the LORD appointed a set time, saying, To morrow the LORD shall do this thing in the land." +እግዚአብሔርም ያንን ነገር በነጋው አደረገ፥ የግብፅም ከብት ሁሉ ሞተ፤ ከእስራኤል ልጆች ከብት ግን አንድ ስንኳ አልሞተም።,ወገብረ እግዚእ ዘነገረ በሳኒታ ወሞተ ኵሉ እንስሳ ግብጽ ወእምእንስሳ ደቂቀ እስራኤልሰ ኢሞተ ወኢአሐዱ ።,"And the LORD did that thing on the morrow, and all the cattle of Egypt died: but of the cattle of the children of Israel died not one." +ፈርዖንም ላከ፥ እነሆም ከእስራኤል ልጆች ከብት አንድ ስንኳ አልሞተም። የፈርዖን ልብ ግን ደነደነ፥ ሕዝቡንም አልለቀቀም።,ወሶበ ርእየ ፈርዖን ከመ ኢሞተ እምእንስሳ ደቂቀ እስራኤል ወኢአሐዱ ከብደ ልቡ ለፈርዖን ወኢፈነዎ ለሕዝብ ።,"And Pharaoh sent, and, behold, there was not one of the cattle of the Israelites dead. And the heart of Pharaoh was hardened, and he did not let the people go." +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን። እጃችሁን ሞልታችሁ ከምድጃ አመድ ውሰዱ፥ ሙሴም በፈርዖን ፊት ወደ ሰማይ ይበትነው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ለሙሴ ወለአሮን ንሥኡ ለክሙ ምልአ እደዊክሙ ሐመደ እቶን ወይዝርዎ ሙሴ ውስተ ሰማይ በቅድመ ፈርዖን ወበቅድመ ዐበይቱ ።,"And the LORD said unto Moses and unto Aaron, Take to you handfuls of ashes of the furnace, and let Moses sprinkle it toward the heaven in the sight of Pharaoh." +እርሱም በግብፅ አገር ሁሉ ትቢያ ይሆናል፥ በግብፅም አገር ሁሉ በሰውና በእንስሳ ላይ ሻህኝ የሚያመጣ ቍስል ይሆናል አላቸው።,ወይከውን ቆባር ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ወኩን ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ አጽልዕት ዘይፈልሕ ዲበ እጓለ እመሕይው ወዲበ ዘአርባዕቱ እግሩ በኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And it shall become small dust in all the land of Egypt, and shall be a boil breaking forth with blains upon man, and upon beast, throughout all the land of Egypt." +ከምድጃውም አመድ ወስደው በፈርዖን ፊት ቆሙ፤ ሙሴም ወደ ሰማይ በተነው፥ በሰውና በእንስሳም ላይ ሻህኝ የሚያወጣ ቍስል ሆነ።,ወነሥኡ ሐመደ እቶን በቅድመ ፈርዖን ወዘረዎ ሙሴ ውስተ ሰማይ ወኮነ አጽልዕተ ዘይፈልሕ ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ ።,"And they took ashes of the furnace, and stood before Pharaoh; and Moses sprinkled it up toward heaven; and it became a boil breaking forth with blains upon man, and upon beast." +ጠንቋዮችም ቍስል ስለ ነበረባቸው በሙሴ ፊት መቆም አልቻሉም፤ ቍስል በጠንቋዮችና በግብፃያን ሁሉ ላይ ነበረና።,ወስእኑ ሰብአ ሥራይ ቀዊመ ቅድመ ሙሴ በእንተ ጸልዕ እስመ አኀዘቶሙ ጸልዕ ለመሠርያን ወለኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And the magicians could not stand before Moses because of the boils; for the boil was upon the magicians, and upon all the Egyptians." +እግዚአብሔርም የፈርዖንን ልብ አጸና፤ እግዚአብሔር ለሙሴ እንደተናገረው አልሰማቸውም።,ወአጽንዐ እግዚእ ልቦ ለፈርዖን ወኢሰምዖሙ በከመ አዘዞ እግዚእ ለሙሴ ።,"And the LORD hardened the heart of Pharaoh, and he hearkened not unto them; as the LORD had spoken unto Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ማልደህ ተነሣ፥ በፈርኦንም ፊት ቆመህ በለው። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ጊሥ በጽባሕ ወቁም ቅድሜሁ ለፈርዖን ወበሎ ከመዝ ይቤ እግዚእ አምላከ ዕብራዊያን ፈኑ ሕዝብየ ከመ ይፀመዱኒ ።,"And the LORD said unto Moses, Rise up early in the morning, and stand before Pharaoh, and say unto him, Thus saith the LORD God of the Hebrews, Let my people go, that they may serve me." +በምድር ሁሉ እንደ እኔ ያለ እንደሌለ ታውቅ ዘንድ በሰውነትህ በባሪያዎችህም በሕዝብህም ላይ መቅሠፍቴን ሁሉ አሁን እልካለሁ።,እስመ ይእዜ በዝ ጊዜ አነ እፌኑ ኵሎ መዐትየ ውስተ ልብከ ወለዐበይትከ ወለሕዝብከ ከመ ታእምር ከመ አልቦቱ ከማየ ውስተ ኵሉ ምድር ።,"For I will at this time send all my plagues upon thine heart, and upon thy servants, and upon thy people; that thou mayest know that there is none like me in all the earth." +አሁን እጄን ዘርግቼ አንተን ሕዝብህንም በቸነፈር በመታሁህ ነበር፥ አንተም ከምድር በጠፋህ ነበር፤,ወይእዜ እፌኑ እዴየ ወእዘብጠከ ወለሕዝብከሂ ወእቀትለክሙ ወትትቀጠቀጥ እምድር ።,"For now I will stretch out my hand, that I may smite thee and thy people with pestilence; and thou shalt be cut off from the earth." +ነገር ግን ኃይሌን እገልጥብህ ዘንድ ስሜም በምድር ሁሉ ላይ ይነገር ዘንድ ስለዚህ አስነሥቼሃለሁ።,ወበእንተዝ ዐቀብኩከ ከመ ኣርኢ ብከ ጽንዕየ ወከመ ይትየዳዕ ስምየ ውስተ ኵሉ ምደር ።,"And in very deed for this cause have I raised thee up, for to shew in thee my power; and that my name may be declared throughout all the earth." +እንዳትለቅቃቸው ገና በሕዝቤ ላይ ትታበያለህን?,ወዓዲከ አንተሰ ታጸንዕ ሕዝብየ ወኢትፌንዎሙ ፤,"As yet exaltest thou thyself against my people, that thou wilt not let them go?" +እነሆ ነገ በዚህ ጊዜ፥ ከተመሰረተች ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እንደ እርሱ ያለ በግብፅ ሆኖ የማያውቅ፥ እጅግ ታላቅ በረዶ አዘንብብሃለሁ።,ናሁ አነ አዘንም ጌሠመ ዘጊዜ በረደ ብዙኀ ጥቀ ዘኢኮነ ከማሁ እምአመ ተፈጥረ ብሔረ ግብጽ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"Behold, to morrow about this time I will cause it to rain a very grievous hail, such as hath not been in Egypt since the foundation thereof even until now." +በሜዳ የተገኘ ወደ ቤት ያልገባ ሰውና እንስሳ ሁሉ በረዶ ወርዶበት ይሞታልና አሁን እንግዲህ ላክ፥ ከብቶችህንም በሜዳም ያለህን ሁሉ አስቸኵል።,ወይእዜኒ አፍጥን አስተጋብእ እንስሳከ ወኵሉ ዘብከ ውስተ ሐቅል እስመ ኵሉ ሰብእ ወእንስሳ ዘተረክበ ውስተ ሐቅል ወኢቦአ ቤተ ይወድቅ ዲቤሁ በረድ ወይመውት ።,"Send therefore now, and gather thy cattle, and all that thou hast in the field; for upon every man and beast which shall be found in the field, and shall not be brought home, the hail shall come down upon them, and they shall die." +ከፈርዖንም ባሪያዎች የእግዚአብሔርን ቃል የፈራ ባሪያዎቹንና ከብቶቹን ወደ ቤቶቹ አሸሸ፤,ወዘፈርሀ ቃለ እግዚአብሔር እምዐበይተ ፈርዖን አስተጋብአ እንስሳሁ ውስተ አብያት ።,He that feared the word of the LORD among the servants of Pharaoh made his servants and his cattle flee into the houses: +የእግዚአብሔርንም ቃል ያላሰበ ባሪያዎቹንና ከብቶቹን በሜዳ ተወ።,ወዘኢሐለየሰ በልቡ ቃለ እግዚአብሔር ኀደገ እንስሳሁ ውስተ ገዳም ።,And he that regarded not the word of the LORD left his servants and his cattle in the field. +እግዚአብሔርም ሙሴን። በግብፅ አገር በሰው በእንስሳም በእርሻም ቡቃያ ሁሉ ላይ፥ በግብፅ አገር ሁሉ በረዶ ይሆን ዘንድ እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ስፋሕ እዴከ ውስተ ሰማይ ወይኩን በረድ ዲበ ኵሉ ምድረ ግብጽ ዲበ ሰብእ ወዲበ እንስሳ ወዲበ ኵሉ ሣዕር ዘውስተ ምድር ።,"And the LORD said unto Moses, Stretch forth thine hand toward heaven, that there may be hail in all the land of Egypt, upon man, and upon beast, and upon every herb of the field, throughout the land of Egypt." +ሙሴም በትሩን ወደ ሰማይ ዘረጋ፤ እግዚአብሔርም ነጎድጓድና በረዶ ላከ፥ እሳትም ወደ ምድር ወረደ፤ እግዚአብሔርም በግብፅ አገር ላይ በረዶ አዘነበ።,ወሰፍሐ እዴሁ ሙሴ ውስተ ሰማይ ወወሀበ እግዚአብሔር ቃለ ወበረደ ወሮጸት እሳት ዲበ ምድር ወአዝነመ እግዚአብሔር በረደ ዲበ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And Moses stretched forth his rod toward heaven: and the LORD sent thunder and hail, and the fire ran along upon the ground; and the LORD rained hail upon the land of Egypt." +በረዶም ነበረ፥ በበረዶውም መካከል እሳት ይቃጠል ነበር፥ በረዶውም በግብፅ አገር ሁሉ ሕዝብ ከሆነ ጀምሮ እንደ እርሱ ያልሆነ እጅግ ታላቅ ነበረ።,ወእሳቱ ይነድድ ውስተ በረዱ ወበረድሰ ብዙኅ ጥቀ ወዕዙዝ ዘኢኮነ ከማሁ እምአመ ተፈጥረ አሕዛብ ውስተ ብሔረ ግብጽ ።,"So there was hail, and fire mingled with the hail, very grievous, such as there was none like it in all the land of Egypt since it became a nation." +በረዶውም በግብፅ አገር ሁሉ በሜዳ ያለውን ሁሉ ሰውንና እንስሳን መታ፤ በረዶውም የእርሻን ቡቃያ ሁሉ መታ፥ የአገሩንም ዛፍ ሁሉ ሰበረ።,ወቀተለ በረድ በኵሉ ምድረ ግብጽ እምሰብእ እስከ እንስሳ ወኵሎ ሣዕረ ዘውስተ ገዳም አማሰነ በረድ ወኵሎ ዕፀወ ዘውስተ ሐቅል ቀጥቀጠ ።,"And the hail smote throughout all the land of Egypt all that was in the field, both man and beast; and the hail smote every herb of the field, and brake every tree of the field." +የእስራኤል ልጆች ተቀምጠው በነበሩባት በጌሤም አገር ብቻ በረዶ አልወረደም።,ዘእንበለ ምድረ ጌሤም ኀበ ሀለዉ ደቂቀ እስራኤል ኢወረደ በረድ ።,"Only in the land of Goshen, where the children of Israel were, was there no hail." +ፈርዖንም ልኮ ሙሴንና አሮንን ጠራ። በዚህ ጊዜ በደልሁ፤ እግዚአብሔር ጻድቅ ነው፥ እኔና ሕዝቤም ኃጢያተኞች ነን።,ወለአከ ፈርዖን ወጸውዖሙ ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ አበስኩ ይእዜሂ እግዚአብሔር ጻድቅ ወአንሰ ወሕዝብየ ረሲዓን ።,"And Pharaoh sent, and called for Moses and Aaron, and said unto them, I have sinned this time: the LORD is righteous, and I and my people are wicked." +የአምላክ ነጎድጓድ በረዶውም በዝቶአልና ወደ እግዚአብሔር ጸልዩ፤ እለቅቃችሁማለሁ፥ ከዚያም በኋላ በዚህ አትቀመጡም አላቸው።,ጸልዩ እነከሰ ኀበ እግዚአብሔር ወይህዳእ እንከ ወኢይኩን ቃለ እግዚአብሔር በረድሂ ወእሳትሂ ፤ ወእፌንወክሙ ወኢያነብረክሙ ዳግመ ።,"Intreat the LORD (for it is enough) that there be no more mighty thunderings and hail; and I will let you go, and ye shall stay no longer." +ሙሴም። ከከተማ በወጣሁ ጊዜ እጄን ወደ እግዚአብሔር እዘረጋለሁ፤ ምድሪቱ ለእግዚአብሔር እንደሆነች ታውቅ ዘንድ ነጎድጓዱ ይቀራል፥ በረዶውም ደግሞ አይወርድም።,ወይቤሎ ሙሴ ለፈርዖን ሶበ ወፃእኩ እምሀገር ኣሌዕል እደዊየ ኀበ እግዚአብሔር ወየሀድእ ቃል ወበረድኒ ወዝናምኒ አልቦ እንከ ከመ ታእምር ከመ ለእግዚአብሔር ይእቲ ምድር ።,"And Moses said unto him, As soon as I am gone out of the city, I will spread abroad my hands unto the LORD; and the thunder shall cease, neither shall there be any more hail; that thou mayest know how that the earth is the LORD'S." +ነገር ግን አንተና ባሪያዎችህ አምላክን እግዚአብሔርን ገና እንደማትፈሩ አውቃለሁ አለው።,ወአንተሰ ወዐበይትከ ኣአምር እምአመ ኮንክሙ ኢፈራህክምዎ ለእግዚአብሔር ።,"But as for thee and thy servants, I know that ye will not yet fear the LORD God." +ገብሱ እሸቶ ተልባውም ኣፍርቶ ነበርና ተልባና ገብሱ ተመታ።,ትለቤ ወስገም ትማስን ወስገምሰ እንበለ ይስበል ተዘብጠ ወትለቤ በዘ አውጽአ ዘርአ ።,"And the flax and the barley was smitten: for the barley was in the ear, and the flax was bolled." +ስንዴውና አጃው ግን ጊዜው ገና ነበርና አልተመታም።,ወስርናይ ወዐተር ኢተዘብጠ እስመ ብሱል ውእቱ ።,But the wheat and the rie were not smitten: for they were not grown up. +ሙሴም ከፈርዖን ዘንድ ከከተማ ወጣ፥ እጁንም ወደ እግዚአብሔር ዘረጋ፤ ነጎድጓዱም በረዶውም ተቋረጠ፥ ዝናቡም በምድር ላይ አልፈሰሰም።,ወወፅአ ሙሴ እምኀበ ፈርዖን አፍአ እምሀገር ወአልዐለ እደዊሁ ኀበ እግዚአብሔር ወሀድአ ቃል ወበረድ ወዝናምሂ ኢነፍነፈ እንከ ዲበ ምድር ።,"And Moses went out of the city from Pharaoh, and spread abroad his hands unto the LORD: and the thunders and hail ceased, and the rain was not poured upon the earth." +ፈርዖንም ዝናቡ በረዶውም ነጎድጓዱም እንደ ተቋረጠ ባየ ጊዜ ኃጢያትን ጨመረ፥ እርሱና ባሪያዎቹም ልባቸውን አደነደኑ።,ወሶበ ርእየ ፈርዖን ከመ ሀድአ ዝናም ወበረድ ወቃል ወሰከ አብሶ ወአክበደ ልቦ ወለዐበይቱሂ ።,"And when Pharaoh saw that the rain and the hail and the thunders were ceased, he sinned yet more, and hardened his heart, he and his servants." +የፈርዖንም ልብ ጸና፤ እግዚአብሔርም በሙሴ አፍ እንደተናገር የእስራኤልን ልጆች አልለቀቀም።,ወጸንዐ ልቡ ለፈርዖን ወኢፈነዎሙ ለደቂቀ እስራኤል በከመ ነገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And the heart of Pharaoh was hardened, neither would he let the children of Israel go; as the LORD had spoken by Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን። እኔ እግዚአብሔ�� እንደ ሆንሁ ታውቁ ዘንድ በግብፃውያን ያደረግሁትን ነገር ያደረግሁባቸውንም ተአምራቴን በልጅህ በልጅ ልጅህም ጆሮች ትነግር ዘንድ፥ ይህችንም ተአምራቴን በመካከላቸው አደረግ ዘንድ የእርሱን የባሪያዎቹንም ልብ አደንድኜአለሁና ወደ ፈርዖን ግባ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ባእ ኀበ ፈርዖን እስመ አነ አክበድኩ ልቦ ወለዐበይቱሂ ከመ ዕሩየ ይምጻእ ተአምርየ ላዕሌሆሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Go in unto Pharaoh: for I have hardened his heart, and the heart of his servants, that I might shew these my signs before him:" +ሙሴም አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ አሉትም። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በፊቴ ለመዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።,ወከመ ትንግሩ ለደቂቅክሙ ወለደቂቀ ደቂቅክሙ ኵሎ ዘተሳለቁ በግብጽ ወተአምርየ ዘገበርኩ ቦሙ ወታእምሩ ከመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ።,"And that thou mayest tell in the ears of thy son, and of thy son's son, what things I have wrought in Egypt, and my signs which I have done among them; that ye may know how that I am the LORD." +ሕዝቤን ለመልቀቅ እንቢ ብትል ግን፥ እነሆ ነገ በአገርህ አንበጣዎችን አመጣለሁ፤,ወቦኡ ሙሴ ወአሮን ቅድመ ፈርዖን ወይቤልዎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ ዕብራዊያን እስከ ምንትኑ ተአቢ ኀፊሮትየ ወኢትፌኑ ሕዝብየ ከመ ይፀመዱኒ ።,"And Moses and Aaron came in unto Pharaoh, and said unto him, Thus saith the LORD God of the Hebrews, How long wilt thou refuse to humble thyself before me? let my people go, that they may serve me." +የምድሩንም ፊት ይሸፍኑታልና ምድሩን ለማየት አይቻልም፤ ከበረዶውም አምልጦ የተረፈላችሁን ትርፍ ይበሉታል፥ ያደገላችሁንም የእርሻውን ዛፍ ሁሉ ይበሉታል፤,ወእመ አበይከ ፈንዎተ ሕዝብየ ናሁ አነ አመጽእ ጌሠመ ዘጊዜ አንበጣ ብዙኀ ዲበ ኵሉ አድባሪከ ።,"Else, if thou refuse to let my people go, behold, to morrow will I bring the locusts into thy coast:" +ቤቶችህም የባሪያዎችህም ሁሉ ቤቶች የግብፃውያንም ሁሉ ቤቶች በእነርሱ ይሞላል፤ አባቶችህ የአባቶችህም አባቶች በምድር ላይ ከተቀመጡበት ቀን ጀምሮ እስከዚህ ቀን ድረስ እንደ እርሱ ያለ ያላዩት ነው። ተመልሶም ከፈርዖን ዘንድ ወጣ።,ወይከድን ገጻ ለምድር ወኢትክል ርእዮታ ለምድር ወይበልዕ ኵሎ ተረፈ ዘተረፈ ውስተ ምድር ዘአትረፈ በረድ ወይበልዕ ኵሎ ዕፀ ዘአብቈልክሙ ውስተ ምድር ።,"And they shall cover the face of the earth, that one cannot be able to see the earth: and they shall eat the residue of that which is escaped, which remaineth unto you from the hail, and shall eat every tree which groweth for you out of the field:" +የፈርዖንም ባሪያዎች። ይህ ሰው እስከ መቼ ዕንቅፋት ይሆንብናል? አምላካቸውን እግዚአብሔርን ያገለግሉት ዘንድ ሰዎችን ልቀቅ ግብፅስ እንደ ጠፋች ገና አታውቅምን? አሉት።,ወይመልእ አብያቲከ ወዘዐበይትከ ወኵሉ አብያተ ዘውስተ ምድረ ግብጽ ዘእምአመ ኮኑ ኢርእዩ አበዊከ ወኢእለ ቅድመ አማሑቶሙ እምአመ ተፈጥሩ ውስተ ምድር እስከ ዛዕለት ፤ ወተግሕሡ ወወፅኡ እምኀበ ፈርዖን ።,"And they shall fill thy houses, and the houses of all thy servants, and the houses of all the Egyptians; which neither thy fathers, nor thy fathers' fathers have seen, since the day that they were upon the earth unto this day. And he turned himself, and went out from Pharaoh." +ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን መልሶ አስመጣቸው። ሂዱ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን አገልግሉ፤ ነገር ግን የሚሄዱት እነማን ናቸው? አላቸው።,ወይቤልዎ ዐበይቱ ለፈርዖን እስከ ማእዜ ትከውን ዲቤነ ዛቲ ዕፅብት ፈኑ ሰብአ ከመ ይፀመድዎ ለእግዚአብሔር አምላኮሙ አው ታእምርኑ ትፈቅድ ከመ ተሐጕለት ግብጽ ።,"And Pharaoh's servants said unto him, How long shall this man be a snare unto us? let the men go, that they may serve the LORD their God: knowest thou not yet that Egypt is destroyed?" +ሙሴም። እኛ እንሄዳለን፥ የእግዚአብሔር በዓል ሆኖልናልና ታናናሾቻችንና ሽ��ግሌዎቻችን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችንም በጎቻችንና ከብቶቻችንም ከእኛ ጋር ይሄዳሉ አለ።,ወጸውዕዎሙ ለሙሴ ወለአሮን ኀበ ፈርዖን ወይቤሎሙ ፈርዖን ለሙሴ ወለአሮን ሑሩ ወተፀመዱ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ ወባሕቱ መኑ ወመኑ አንትሙ እለ ተሐውሩ ።,"And Moses and Aaron were brought again unto Pharaoh: and he said unto them, Go, serve the LORD your God: but who are they that shall go?" +ፈርዖንም። እናንተን ከልጆቻችሁ ጋር ስለቅቅ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን፤ ነገር ግን ክፉ ነገር በፊታችሁ እንደሚሆን ተመልከቱ።,ወይቤሎ ሙሴ ምስለ ወራዙቲነ ወአእሩጊነ ነሐውር ወምስለ ደቂቅነ ወአዋልዲነ ወአባግዒነ ወአልህምቲነ እስመ በዓለ እግዚአብሔር ውእቱ ዘአምላክነ ።,"And Moses said, We will go with our young and with our old, with our sons and with our daughters, with our flocks and with our herds will we go; for we must hold a feast unto the LORD." +እንዲህም አይይደለም፤ እናንተ ወንዶቹ ሂዱ፥ ይህን ፈልጋችኋልና እግዚአብሔርን አገልግሉ አላቸው። ከፈርዖንም ፊት አባረሩአቸው።,ወይቤሎሙ ፈርዖን ለሙሴ ወለአሮን ይኩን ከመዝ እግዚአብሔር ምስሌክሙ ፤ ናሁ ኪያክሙሰ እፌንወክሙ ወንዋይክሙሂ አእምሩኬ ከመ እኪተ ትሔልዩ ።,"And he said unto them, Let the LORD be so with you, as I will let you go, and your little ones: look to it; for evil is before you." +እግዚአብሔርም ሙሴን። በግብፅ አገር ላይ እንዲወጡ፥ ከበረዶውም የተረፈውን የምድርን ቡቃያ ሁሉ እንዲበሉ፥ ስለ አንበጣዎች በግብፅ አገር ላይ እጅህን ዘርጋ አለው።,ከመዝኑ የሐውር ሰብእ ይፀመዶ ለእግዚአብሔር ምንተ እንከ ተኀሡ ፤ ወአውፅእዎሙ አፍአ ለሙሴ ወለአሮን እምገጸ ፈርዖን ።,"Not so: go now ye that are men, and serve the LORD; for that ye did desire. And they were driven out from Pharaoh's presence." +ሙሴም በግብፅ አገር ላይ በትሩን ዘረጋ፥ እግዚአብሔርም የምሥራቅን ነፋስ ያን ቀን ሁሉ ሌሊቱን ሁሉ አመጣ፤ ማለዳም በሆነ ጊዜ የምሥራቁ ነፋስ አንበጣዎቹን አመጣ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ስፋሕ እዴከ ዲበ ምድረ ግብጽ ወይዕረግ አንበጣ ዲበ ምድር ወይብላዕ ኵሎ ሣዕረ ምድር ወኵሎ ፍሬ ዕፅ ዘአትረፈ በረድ ።,"And the LORD said unto Moses, Stretch out thine hand over the land of Egypt for the locusts, that they may come up upon the land of Egypt, and eat every herb of the land, even all that the hail hath left." +አንበጣዎችም በግብፅ አገር ሁሉ ላይ ወጡ፥ በግብፅም ዳርቻ ሁሉ ላይ ተቀመጡ፤ እጅግም ብዙ ነበሩ፤ ይህንም የሚያህል አንበጣ በፊት አልነበረም፥ ወደ ፊትም ደግሞ እንደ እርሱ አይሆንም።,ወአልዐለ ሙሴ በትሮ ውስተ ሰማይ ወአምጽአ እግዚአብሔር ነፋሰ አዜብ ላዕለ ምድር ኵልሄ ይእተ ዕለተ ወኵሎ ሌሊተ እስከ ጸብሐ ወዝኩ ነፋሰ አዜብ ነሥኦ ለአንበጣ ፤,"And Moses stretched forth his rod over the land of Egypt, and the LORD brought an east wind upon the land all that day, and all that night; and when it was morning, the east wind brought the locusts." +የምድሩንም ፊት ፈጽመው ሸፈኑት አገሪቱም ጨለመች፤ የአገሪቱን ቡቃያ ሁሉ በረዶውም የተወውን በዛፉ የነበረውን ፍሬ ሁሉ በሉ፤ ለምለም ነገር ዛፍም የምድር ሣርም በግብፅ አገር ሁሉ አልቀረም።,ወወሰዶ ዲበ ኵሉ ምድረ ግብጽ ወነበረ ዲበ ኵሉ አድባረ ግብጽ ብዙኅ ጥቀ ወዕዙዝ ዘእምቅድሜሁ ኢኮነ ከማሁ አንበጣ ወእምድኅሬሁ አልቦቱ ከማሁ ።,"And the locusts went up over all the land of Egypt, and rested in all the coasts of Egypt: very grievous were they; before them there were no such locusts as they, neither after them shall be such." +ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን በፍጥነት ጠራ። አምላካችሁን እግዚአብሔርን እናንተንም በደልሁ፤,ወከደነ ገጸ ምድር ወማሰነት ምድር ወበልዐ ኵሎ ሣዕረ ምድር ወኵሎ ፍሬ ዕፅ ዘተርፈ እምበረድ ወኢተርፈ ኀመልማል ውስተ ዕፀው ወኢአሐቲ ወኢውስተ ኵሉ ሣዕረ ሐቅል በኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"For they covered the face of the whole earth, so that the land was darkened; and they did eat every herb of the land, and all the fruit of the trees which the hail had left: and there remained not any green thing in the trees, or in the herbs of the field, through all the land of Egypt." +አሁን እንግዲህ በዚህ ጊዜ ብቻ ኃጢአቴን ይቅር በሉኝ፥ ይህንም ሞት ብቻ ከእኔ ያነሣልኝ ዘንድ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ለምኑ አላቸው።,ወጐጕአ ፈርዖን ጸውዖቶሙ ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ አበስኩ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወዲቤክሙ ።,"Then Pharaoh called for Moses and Aaron in haste; and he said, I have sinned against the LORD your God, and against you." +ሙሴም ከፈርዖን ፊት ወጣ፥ ወደ እግዚአብሔርም ለመነ።,ተቀበሉ እንተ ይእዜኒ ዓዲ ዐበሳየ ወጸልዩ ኀበ እግዚአብሔር አምላክክሙ ወይሰስል እምኔየ ዝሞት ።,"Now therefore forgive, I pray thee, my sin only this once, and intreat the LORD your God, that he may take away from me this death only." +እግዚአብሔርም ከምዕራብ ዐውሎ ነፋሱን አስወገደ፥ አንበጣዎችንም ወስዶ በኤርትራ ባሕር ውስጥ ጣላቸው፤ አንድ አንበጣም በግብፅ ዳርቻ ሁሉ አልቀረም።,ወወፅአ ሙሴ እምኀበ ፈርዖን ወጸለየ ኀበ እግዚአብሔር ።,"And he went out from Pharaoh, and intreated the LORD." +እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና የእስራኤልንም ልጆች አልለቀቀም።,ወሜጠ እግዚአብሔር ነፋሰ እምባሕር ዐቢየ ወነሥኦ ለአንበጣ ወወሰዶ ውስተ ባሕረ ኤርትራ ወኢተርፈ ወኢአሐዱ አንበጣ ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And the LORD turned a mighty strong west wind, which took away the locusts, and cast them into the Red sea; there remained not one locust in all the coasts of Egypt." +እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።,ወአጽንዐ እግዚአብሔር ልቦ ለፈርዖን ወኢፈነዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"But the LORD hardened Pharaoh's heart, so that he would not let the children of Israel go." +ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ፤,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ስፋሕ እዴከ ውስተ ሰማይ ወይኩን ጽልመት ውስተ ምድረ ግብጽ ጽልመት ዘያመረስስ ።,"And the LORD said unto Moses, Stretch out thine hand toward heaven, that there may be darkness over the land of Egypt, even darkness which may be felt." +ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው።,ወሰፍሐ እዴሁ ሙሴ ውስተ ሰማይ ወኮነ ጽልመት ወቆባር ዲበ ኵሉ ምድረ ግብጽ ሠሉሰ ዕለተ ።,And Moses stretched forth his hand toward heaven; and there was a thick darkness in all the land of Egypt three days: +ፈርዖንም ሙሴን ጠርቶ። ሂዱ፥ እግዚአብሔርን አገልግሉ፤ ነገር ግን በጎቻችሁንና ከብቶቻችሁን ተዉ፤ ልጆቻችሁ ደግሞ ከእናንተ ጋር ይሂዱ አለው።,ወኢርእየ አሐዱ ካልኦ ወአልቦ ዘተንሥአ እምስካቡ ሠሉሰ ዕለተ ወለኵሉ ደቂቀ እስራኤልሰ በርሀ በኵሉ ኀበ ሀለዉ ።,"They saw not one another, neither rose any from his place for three days: but all the children of Israel had light in their dwellings." +ሙሴም። አንተ ደግሞ ለአምላካችን ለእግዚአብሔር የምንሠዋው መሥዋዕትንና የሚቃጠል መሥዋዕትን ትሰጠናለህ።,ወጸውዖሙ ፈርዖን ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ሑሩ ወተፀመዱ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ እንበለ አባግዒክሙ ወአልህምቲክሙ ዘተኀድጉ ወንዋይክሙሰ ትነሥኡ ምስሌክሙ ።,"And Pharaoh called unto Moses, and said, Go ye, serve the LORD; only let your flocks and your herds be stayed: let your little ones also go with you." +አምላካችንን እግዚአብሔርን ለማገልገል ከእነርሱ እንወስዳለንና ከብቶቻችን ከእኛ ጋር ይሄዳሉ፥ አንድ ሰኮናም አይቀርም፤ አምላካችን የምናገለግለው ምን እንደሆነ ከዚያ እስክንደርስ አናውቅም አለ።,ወይቤሎ ሙሴ ለፈርዖን አልቦ አንተ ዓዲ ትሁበነ ለመሥዋዕት ዘንገብር ለእግዚአብሔር አምላክነ ።,"And Moses said, Thou must give us also sacrifices and burnt offerings, that we may sacrifice unto the LORD our God." +እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና፥ ሊለቅቃቸውም አልወደደም።,ወእንስሳነሂ ይወፅእ ምስሌነ ወኢነኅድግ ወኢምንተ እስመ እምኔሁ ንነሥእ ለመሥዋዕተ እግዚአብሔር አምላክነ ወንሕነሰ ኢናአምር ምንት ተፅማዱ ለእግዚአብሔር አምላክነ እስከ ንበጽሖ ህየ ።,"Our cattle also shall go with us; there shall not an hoof be left behind; for thereof must we take to serve the LORD our God; and we know not with what we must serve the LORD, until we come thither." +ፈርዖንም። ከእኔ ዘንድ ሂድ፤ ፊቴን ባየህበት ቀን ትሞታለህና ፊቴን እንዳታይ ተጠንቀቅ አለው።,ወአጽንዐ እግዚአብሔር ልቦ ለፈርዖን ወአበየ ፈንዎቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"But the LORD hardened Pharaoh's heart, and he would not let them go." +ሙሴም። እንደ ተናገርህ ይሁን፤ ፊትህን እንደ ገና አላይም አለ።,ወይቤሎ ፈርዖን ለሙሴ ሑር እምኀቤየ ወዑቅ ርእሰከ ዳግመ እንከ እመ ርኢከ ገጽየ ወእምከመ ርኢኩከ ዳግመ ትመውት ።,"And Pharaoh said unto him, Get thee from me, take heed to thyself, see my face no more; for in that day thou seest my face thou shalt die." +ርዝመቱ አምስት ክንድ፥ ወርዱም አምስት ክንድ ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆን መሠዊያን ከግራር እንጨት አደረገ፤ አራት ማዕዘንም ነበረ፤ ከፍታው ሦስት ክንድ ነበረ።,ወገብረ ቤሴሌእል ታቦተ ፤,"And he made the altar of burnt offering of shittim wood: five cubits was the length thereof, and five cubits the breadth thereof; it was foursquare; and three cubits the height thereof." +ቀንዶቹንም በአራቱ ማዕዘን አደረገበት፤ ቀንዶቹም ከእርሱ ጋር በአንድ የተሠሩ ነበሩ፤ በናስም ለበጠው።,ወቀፈላ በወርቅ ንጹሕ እምአፍአሃ ወእምውስጣ ወገብረ ተድባበ ዘወርቅ ዘየዐውዳ ።,And he made the horns thereof on the four corners of it; the horns thereof were of the same: and he overlaid it with brass. +የመሠዊያውንም ዕቃ ሁሉ፥ ምንቸቶቹንም፥ መጫሪያዎቹንም፥ ድስቶቹንም፥ ሜንጦቹንም፥ ማንደጃዎቹንም አደረገ፤ ዕቃውንም ሁሉ ከናስ አደረገ።,ወሰበከ ላቲ ሕለቃተ ዘወርቅ አርባዕተ ለአርባዕቱ ገበዋቲሃ ለ፩ኅብር ክልኤቱ ወለ፩ኅብር ክልኤቱ ።,"And he made all the vessels of the altar, the pots, and the shovels, and the basons, and the fleshhooks, and the firepans: all the vessels thereof made he of brass." +እንደ መረብ ሆኖም የተሠራ የናስ መከታ ለመሠዊያ አደረገ፤ መከታውም እስከ መሠዊያው እኩሌታ ይደርስ ዘንድ በመሠዊያው በሚዞረው በደረጃው ታች አደረገው።,መኣኅዝተ በዘይእኅዝዋ ሶበ ያነሥእዋ ።,And he made for the altar a brasen grate of network under the compass thereof beneath unto the midst of it. +ለናሱም መከታ ለአራቱ ማዕዘን የመሎጊያዎች ስፍራ ይሆኑ ዘንድ አራት ቀለበቶች አደረገ።,ወገብረ ምሥሃለ መልዕልተ ታቦት በወርቅ ንጹሕ ።,"And he cast four rings for the four ends of the grate of brass, to be places for the staves." +መሎጊያዎቹንም ከግራር እንጨት ሠራ፥ በናስም ለበጣቸው።,ወገብረ ክልኤተ ኬሩቤን ዘወርቅ ፤,"And he made the staves of shittim wood, and overlaid them with brass." +ይሸከሙትም ዘንድ በመሠዊያ ጎን ባሉት ቀለበቶች ውስጥ መሎጊያዎቹን አገባ፤ ከሳንቆቹም ሠርቶ ባዶ አደረገው።,፩ኬሩቤን ውስተ ጽንፈ ምሥሃል ወካልእ ኬሩቤን ውስተ ካልእ ጽንፈ ምሥሃል ።,"And he put the staves into the rings on the sides of the altar, to bear it withal; he made the altar hollow with boards." +የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውንም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ከሚያገለግሉ ከሴቶች መስተዋት ከናስ አደረገ።,ወይጼልሉ በክነፈሆሙ ዲበ ምሥሃል ።,"And he made the laver of brass, and the foot of it of brass, of the lookingglasses of the women assembling, which assembled at the door of the tabernacle of the congregation." +አደባባዩንም አደረገ፤ በደቡብ ወገን ርዝመቱ መቶ ክንድ የሆነ፥ የተፈተለ የጥሩ በፍታ መጋረጆች ነበሩ።,ወገብረ ማእደ እንተ ቅድሜሃ ትነብር በወርቅ ንጹሕ ።,"And he made the court: on the south side southward the hangings of the court were of fine twined linen, an hundred cubits:" +ከናስ የተሠሩ ሀያውን ምሰሶችና ���ያውን እግሮች አደረገ፤ የምሰሶቹንም ኩላቦችና ዘንጎች ከብር አደረገ።,ወሰበከ ላቲ አርባዕተ ሕለቃተ ዘወርቅ ፤ ክልኤ ሕለቃት ውስተ ፩ኅብር ፤ መኣኅዝተ በዘ ይእኅዝዋ ሶበ ያነሥእዋ ።,"Their pillars were twenty, and their brasen sockets twenty; the hooks of the pillars and their fillets were of silver." +በሰሜኑም ወገን መቶ ክንድ ርዝመት ያላቸውን መጋረጆች፥ ከናስም የተሠራ ሀያ ምሰሶችንና ሀያ እግሮችን፥ ለምሰሶቹም የብር ኩላቦችንና ዘንጎችን አደረገ።,ወገብረ መጻውርተ ለታቦት ወለማእድ ወቀፈሎሙ በወርቅ ።,"And for the north side the hangings were an hundred cubits, their pillars were twenty, and their sockets of brass twenty; the hooks of the pillars and their fillets of silver." +በምዕራብም ወገን አምሳ ክንድ ርዝመት ያላቸውን መጋረጆች፥ አሥሩንም ምሰሶች፥ አሥሩንም የናስ እግሮች፥ ለምሰሶቹም የብር ኩላቦችንና ዘንጎችን አደረገ።,ወገብረ ንዋየ ዘማእድ መጻብኀ ወአጽሕለ ወመዳምኀ ወመዋጽሐ በዘ ያወጽሑ ቦቱ ዘወርቅ ።,"And for the west side were hangings of fifty cubits, their pillars ten, and their sockets ten; the hooks of the pillars and their fillets of silver." +በምሥራቅም ወገን አምሳ ክንድ ርዝመት ያላቸውን መጋረጆች አደረገ።,ወገብረ መናረተ እንተ ታኀቱ እንተ ወርቅ ፤,And for the east side eastward fifty cubits. +በአንድ ወገንም የመጋረጆቹ ርዝመት አሥራ አምስት ክንድ፥ ምሰሶቹም ሦስት፥ እግሮቹም ሦስት ነበሩ።,ጽንዕተ ተቅዋመ ማእከለ ወአዕጹቀ ገበዋቲሃ ፤,"The hangings of the one side of the gate were fifteen cubits; their pillars three, and their sockets three." +እንዲሁም በሁለተኛው ወገን በአደባባዩ ደጅ በዚህና በዚያ አሥራ አምስት ክንድ ርዝመት ያላቸው መጋረጆች፥ ሦስትም ምሰሶች፥ ሦስትም እግሮች ነበሩ።,ወእምውስተ አዕጹቂሃ ሠርፀ ይወፅእ ፫እምለፌ ወ፫እምለፌ ወይትማሰሉ ኵሎሙ ።,"And for the other side of the court gate, on this hand and that hand, were hangings of fifteen cubits; their pillars three, and their sockets three." +በአደባባዩ ዙሪያ ያሉ መጋረጆች ሁሉ ከተፈተለ ከጥሩ በፍታ ተሠርተው ነበር።,ወመኃትዊሆሙ ዲበ ርእሶሙ ወከባባቲሁኒ እምውስቴቱ ወመኣኅዝቲሁኒ እምውስቴቱ ከመ ይንበር መኃትው ላዕሌሆሙ ወመንበረ መኃትው መልዕልተ ኵሎሙ ዘዲቤሆሙ ወጽኑዕ ውእቱ ወኵሉ ዘወርቅ ።,All the hangings of the court round about were of fine twined linen. +የምሰሶቹም እግሮች የናስ፥ የምሰሶቹም ኩላቦችና ዘንጎች የብር ነበሩ፤ የምሰሶችም ጕልላቶች በብር ተለብጠው ነበር፤ በአደባባዩ ላሉ ምሰሶች ሁሉ የብር ዘንጎች ነበሩአቸው።,ወሰብዑ መኃትዊሃ ዲቤሃ ዘወርቅ ወበዘያሤንዩሂ መኃትዊሃ ኵሉ ዘወርቅ ።,And the sockets for the pillars were of brass; the hooks of the pillars and their fillets of silver; and the overlaying of their chapiters of silver; and all the pillars of the court were filleted with silver. +የአደባባዩም ደጅ መጋረጃ ከሰማያዊ ከሐምራዊም ከቀይም ግምጃ፥ ከጥሩም በፍታ በጥልፍ አሠራር የተሠራ ነበረ፤ ርዝመቱ ሀያ ክንድ ነበረ፥ ቁመቱም እንደ አደባባዩ መጋረጆች አምስት ክንድ ነበረ፤,ወውእቱ ለአዕማድኒ ዘአቅፈሎን በብሩር ወሰበከ ለአዕማዲሃ ሕለቃተ ዘወርቅ ወለመናስግቲሃ ቀፈሎሙ በወርቅ ወአዕማድኒ ዘመንጦላዕት ቀፈሎን በወርቅ ወመዋድዲሆሙኒ ገብረ ዘወርቅ ።,"And the hanging for the gate of the court was needlework, of blue, and purple, and scarlet, and fine twined linen: and twenty cubits was the length, and the height in the breadth was five cubits, answerable to the hangings of the court." +ከናስ የተሠሩ ምሰሶቹም አራት፥ እግሮቹም አራት ነበሩ፤ ኩላቦቹ የብር ነበሩ፤ ጕልላቶቹና ዘንጎቹም በብር ተለብጠው ነበር።,ወውእቱ ዘገብረ ኍጻዳተ ደብተራ ዘወርቅ ወኍጻዳተ ዐጸድኒ ወኍጻድኒ ዘቦ ይስሕቡ መንጦላዕተ ዘላዕሉ ዘብርት ።,"And their pillars were four, and their sockets of brass four; their hooks of silver, and the overlaying of their chapiters and their fillets of silver." +የማደሪያውም ካስማዎች በዙሪያው��� ያለ የአደባባዩ ካስማዎች የናስ ነበሩ።,ወውእቱ ዘሰበከ አርእስተ አዕማድ ዘብሩር ወአርእስተ አዕማድ ዘብርት ለኆኅተ ደብተራ ወለአንቀጸ ዐጸድ ወመዋድደኒ ገብረ ዘብሩር ዘመልዕልተ አዕማድ ወውእቱ ዘቀፈሎንሂ በብሩር ።,"And all the pins of the tabernacle, and of the court round about, were of brass." +በሙሴ ትእዛዝ ለሌዋውያን ማገልገል ሊሆን በካህኑ በአሮን ልጅ በኢታማር እጅ እንደ ተቈጠረው የማደሪያው፥ የምስክሩ ማደሪያ፥ ዕቃ ድምር ይህ ነው።,ወውእቱ ዘገብረ መታክለ ደብተራ ወመታክልተ ዐጸድኒ ዘብርት ።,"This is the sum of the tabernacle, even of the tabernacle of testimony, as it was counted, according to the commandment of Moses, for the service of the Levites, by the hand of Ithamar, son to Aaron the priest." +ከይሁዳ ነገድም የሆነ የሆር የልጅ ልጅ፥ የኡሪ ልጅ ባስልኤል እግዚአብሔር ለሙሴ ያዘዘውን ሁሉ አደረገ።,ወውእቱ ዘገብረ ምሥዋዐ ዘብርት እምውስተ መሳውዶሙ ዘብርት ለሰብእ እለ አበሱ ምስለ ማኅበር እለ ቆሬ ።,"And Bezaleel the son of Uri, the son of Hur, of the tribe of Judah, made all that the LORD commanded Moses." +ከእርሱም ጋር ከዳን ነገድ የሆነ የአሂሳሚክ ልጅ ኤልያብ ነበረ፤ እርሱም የቅርጽ ሠራተኛና ብልህ ሠራተኛ፥ በሰማያዊ በሐምራዊም በቀይም ግምጃ፥ በጥሩም በፍታ የሚሠራ ጠላፊ ነበረ።,ወውእቱ ዘገብረ ኵሎ ንዋየ ዘምሥዋዕ መከየደ ወመስወደ እሳቱ ወፍያላቱ ወበዘያወጽኡ ሥጋ ዘብርት ።,"And with him was Aholiab, son of Ahisamach, of the tribe of Dan, an engraver, and a cunning workman, and an embroiderer in blue, and in purple, and in scarlet, and fine linen." +የተሰጠው ወርቅ ሁሉ፥ በመቅደሱ ሥራ ሁሉ የተደረገው ወርቅ፥ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ሀያ ዘጠኝ መክሊት ሰባት መቶ ሠላሳ ሰቅል ነበረ።,ወውእቱ ዘገብረ ድዳተ ለምሥዋዕ ግብረ ሠቅሠቀ እስከ መንፈቁ እምታሕቱ ይረክብ እሳተ ወወደየ ሎቱ አርባዕተ ሕለቃተ እምአርባዕቱ ገበዋቲሁ ለምሥዋዕ ዘብርት መኣኅዝተ ለምጽዋራቲሁ ዘቦቱ ያነሥእዎ ለምሥዋዕ ።,"All the gold that was occupied for the work in all the work of the holy place, even the gold of the offering, was twenty and nine talents, and seven hundred and thirty shekels, after the shekel of the sanctuary." +በማኅበሩም ከሚቈጠሩት የተገኘ ብር፥ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን፥ መቶ መክሊትና አንድ ሺህ ሰባት መቶ ከሰባ አምስት ሰቅል ነበረ።,ወውእቱ ዘገብረ ቅብአ ቅዱሰ ዘይትቀብኡ ወውእቱ ዘገብረ አፈዋተ ዕጣን በንጹሕ ግብረ መሐልል ።,"And the silver of them that were numbered of the congregation was an hundred talents, and a thousand seven hundred and threescore and fifteen shekels, after the shekel of the sanctuary:" +እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን፥ የሰቅል ግማሽ ከተቈጠረው ከእያንዳንዱ ሰው የተሰጠ ነው፤ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ የተቈጠሩት ሁሉ ስድስት መቶ ሦስት ሺህ አምስት መቶ አምሳ ሰዎች ነበሩ።,ወውእቱ ዘገብረ ማዕከከ ዘብርት ወመንበሪሁኒ ዘብርት እምነ መጻህይዮን ለእለ ጾማ በኀበ አንቀጸ ደብተራ ዘመርጡል በዕለተ ተከልዋ ።,"A bekah for every man, that is, half a shekel, after the shekel of the sanctuary, for every one that went to be numbered, from twenty years old and upward, for six hundred thousand and three thousand and five hundred and fifty men." +መቶውም የብር መክሊት የመቅደሱንና የመጋረጃውን እግሮች ለመሥራት ነበረ፤ ከመቶውም መክሊት መቶ እግሮች አደረገ፤ ለአንድ እግርም አንድ መክሊት ነበረ።,ወገብሮ ለውእቱ ማዕከክ ከመ ይትኀፀቡ ውስቴቱ ሙሴ ወአሮን ወደቂቁ እደዊሆሙ ወእገሪሆሙ ሶበ ይበውኡ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወሶበ የሐውሩ ኀበ ምሥዋዕ ለገቢር ወይትኀፀቡ ውስቴቱ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And of the hundred talents of silver were cast the sockets of the sanctuary, and the sockets of the vail; an hundred sockets of the hundred talents, a talent for a socket." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው፥ በመቅደሱ ለማገልገል ከሰማያዊ ከሐምራዊም ከቀይ ግምጃም በብልሃት የተሠራ ���ብስ፥ ለአሮንም የተቀደሰውን ልብስ አደረጉ።,ወኵሉ ወርቅ ዘተገብረ ለግብረ ቅዱሳን ወርቅ ዐሥራተ ዘያበውኡ ወኮነ ፳ወ፱መካልይ ወ፯፻ወ፴ሰቅል በሰቅለ ቅዱሳን ።,"And of the blue, and purple, and scarlet, they made cloths of service, to do service in the holy place, and made the holy garments for Aaron; as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው፥ ኤፉዱን ከወርቅ ከሰማያዊም ከሐምራዊም ከቀይ ግምጃም ከተፈተለም ከጥሩ በፍታ አደረገ።,ወብሩርኒ ዘመባእ ዘእምኀበ እለ አስተፋቀዱ ዕደው እምውስተ ትዕይንት ምእት መካልይ ወ፲ወ፯፻ወ፸ወ፭በመድሎተ ሰቅል ፤ ወድሪክሜ አሐቲ እንተ ርእስ መንፈቁ ለሰቅል በሰቅለ ቅዱሳን ።,"And he made the ephod of gold, blue, and purple, and scarlet, and fine twined linen." +ወርቁንም ቀጥቅጠው እንደ ቅጠል ስስ አድርገው እንደ ፈትል ቈረጡ። ብልህ ሠራተኛም እንደሚሠራ ሰማያዊ ሐምራዊም ቀይም ግምጃ የተፈተለም ጥሩ በፍታ ከእርሱ ጠለፉ።,ኵሉ ዘሖረ ውስተ ፍቅድ እም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ አከለ ስሳ እልፈ ወሠላሳ ምእተ ወኀምስተ ምእተ ወኅምሳ ።,"And they did beat the gold into thin plates, and cut it into wires, to work it in the blue, and in the purple, and in the scarlet, and in the fine linen, with cunning work." +ሁለቱ ወገን እንዲጋጠም በሁለቱ ጫንቃዎች ላይ የሚጋጠም ልብስ አደረጉት።,ወተገብረ ዝክቱ ፻መካልይ ዘብሩር ውስተ ስብከተ አርእስተ አዕማድ ዘደብተራ ወውስተ አርእስተ አዕማድ ዘመንጦላዕት ፤,"They made shoulderpieces for it, to couple it together: by the two edges was it coupled together." +በላዩም መታጠቂያ ሆኖ በብልሃት የተጠለፈው የኤፉዱ ቋድ እንደ እርሱ ከእርሱም ጋር አንድ ነበረ፤ ከወርቅና ከሰማያዊ ከሐምራዊ ከቀይ ግምጃም ከተፈተለም ከጥሩ በፍታ የተሠራ ነበረ።,፻መካልይ ለ፻አርእስት ፤ በበአሐቲ መክሊት ለለአሐቲ ርእስ ።,"And the curious girdle of his ephod, that was upon it, was of the same, according to the work thereof; of gold, blue, and purple, and scarlet, and fine twined linen; as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው፥ በወርቅ ፈርጥ የተያዙ የመረግድ ድንጋዮች ሠርተው እንደ ማኅተም ቅርጽ የእስራኤልን ልጆች ስም ቀረጹባቸው።,ወዝክቱ ዐሠርቱ ምእት ወሰባዕቱ ምእት ወሰብዓ ወኀምስቱ ሰቅል ገብርዎ ለመዋድደ አዕማድ ወለበጥዎን በወርቅ አርእስቲሆን ወአሰርገውዎን ።,"And they wrought onyx stones inclosed in ouches of gold, graven, as signets are graven, with the names of the children of Israel." +ለእስራኤል ልጆች የመታሰቢያ ድንጋዮች ይሆኑ ዘንድ በኤፉዱ ጫንቃዎች ላይ አደረጋቸው።,ወአከለ ብርት ዘመባእ አርባዕቱ ምእት ወሰብዓ መካልይ ወዕሥራ ምእት ወአርባዕቱ ምእት ሰቅል ።,"And he put them on the shoulders of the ephod, that they should be stones for a memorial to the children of Israel; as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው፥ የደረቱን ኪስ ብልህ ሠራተኛ እንደሚሠራ እንደ ኤፉዱ አሠራር ከወርቅና ከሰማያዊ ከሐምራዊም ከቀይም ግምጃ ከተፈተለም ከጥሩ በፍታ አደረገው።,ወገብረ እምውስቴቱ መንበረ ኆኅት ዘደብተራ መርጡል ፤,"And he made the breastplate of cunning work, like the work of the ephod; of gold, blue, and purple, and scarlet, and fine twined linen." +አራት ማዕዘንም ነበረ፤ የደረቱን ኪስም ድርብ አደረጉ፤ ርዝመቱ ስንዝር፥ ወርዱም ስንዝር፥ ድርብም ነበረ።,ወመንበረ ደብተራ ዘዐውዳ ወመንበረ አንቀጽ ዘዐጸድ ወመታክልተ ደብተራ ወመታክልተ ዐውደ ዐጸድ ፤,"It was foursquare; they made the breastplate double: a span was the length thereof, and a span the breadth thereof, being doubled." +ዕንቍዎቹንም በአራት ተራ አደረጉበት፤ በፊተኛውም ተራ ሰርድዮን፥ ቶጳዝዮን፥ የሚያብረቀርቅ ዕንቍ፤,ወመሳውልተ ብርት ዘዐውደ ምሥዋዕ ወኵሉ ንዋየ ምሥዋዕ ወኵሉ መጋብርት ዘደብተራ መርጡል ።,"And they set in it four rows of stones: the first row was a sardius, a topaz, and a carbuncle: this was the first row." +በሁለተኛውም ተራ በሉር፥ ሰንፔር፥ አልማዝ፤,ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ከማሁ ገብሩ ።,"And the second row, an emerald, a sapphire, and a diamond." +በሦስተኛውም ተራ ያክንት፥ ኬልቄዶን፥ አሜቴስጢኖስ፤,ወዘተርፈ ወርቅ ዘመባእ ገብርዎ ንዋየ በዘ ይገብሩ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the third row, a ligure, an agate, and an amethyst." +በአራተኛውም ተራ ቢረሌ፥ መረግድ፥ ኢያስጲድ በወርቅ ፈርጥ ተደረጉ።,ወዘተርፈ ደረከኖ ወሕብረ ከብድ ወለይ ገብርዎ አልባሰ በዘይገብር አሮን ከመ ይግበር ቦሙ በውስተ መቅደስ ።,"And the fourth row, a beryl, an onyx, and a jasper: they were inclosed in ouches of gold in their inclosings." +የዕንቍዎችም ድንጋዮች እንደ አሥራ ሁለቱ እንደ እስራኤል ልጆች ስሞች ነበሩ፤ በየስማቸውም ማተሚያ እንደሚቀረጽ ተቀረጹ፥ ስለ አሥራ ሁለቱም ነገዶች ነበሩ።,ወአምጽእዎ አልባሲሁ ኀበ ሙሴ ወደብተራሂ ወንዋያ ወመናስግቲሃ ወአዕማዲሃ ወመካይዲሃ ፤,"And the stones were according to the names of the children of Israel, twelve, according to their names, like the engravings of a signet, every one with his name, according to the twelve tribes." +ለደረቱ ኪስም የተጐነጐኑትን ድሪዎች እንደ ገመድ አድርገው ከጥሩ ወርቅ ሠሩ።,ወታቦተ እንተ ትእዛዝ ወመጻውርቲሃ ወምሥዋዐኒ ወኵሉ ንዋዮ ፤,"And they made upon the breastplate chains at the ends, of wreathen work of pure gold." +ሁለትም የወርቅ ፈርጦች፥ ሁለትም የወርቅ ቀለበቶች ሠሩ፤ ሁለቱንም ቀለበቶች በደረቱ ኪስ በሁለቱ ወገን አደረጉ።,ወቅብአ ዘይትቀብኡ ወዕጣነ ዘየዐጥኑ ወተቅዋመ ማኅቶት ንጽሕት ፤,"And they made two ouches of gold, and two gold rings; and put the two rings in the two ends of the breastplate." +ሁለቱንም የተጐነጐኑትን የወርቅ ድሪዎች በደረቱ ኪስ ወገኖች ወዳሉት ወደ ሁለቱ ቀለበቶች አገቡ።,ወመኃትዊሃ ወመኃትው በዘ በቱ ያኀትዉ ወቅብአ ማኅቶት ፤,And they put the two wreathen chains of gold in the two rings on the ends of the breastplate. +የሁለቱንም ድሪዎች ጫፎች በሁለቱ ፈርጦች ውስጥ አግብተው በኤፉዱ ጫንቃዎች ላይ በፊታቸው አደረጉ።,ወማእደ ዘይሠርዑ ወኵሎ ንዋያ ወኅብስተኒ ዘይሠርዑ ፤,"And the two ends of the two wreathen chains they fastened in the two ouches, and put them on the shoulderpieces of the ephod, before it." +ሁለቱንም የወርቅ ቀለበቶች ሠሩ፥ እነርሱንም በኤፉዱ ፊት ለፊት ባለው በደረቱ ኪስ በሁለት ጫፎቹ ላይ አደረጉአቸው።,ወአልባሰ ቅድሳት ዘአሮን ወአልባሰ ደቂቁኒ ዘክህነቶሙ ፤,"And they made two rings of gold, and put them on the two ends of the breastplate, upon the border of it, which was on the side of the ephod inward." +ደግሞም ሁለት የወርቅ ቀለበቶች ሠሩ፥ በኤፉዱም ፊት፥ ከጫንቃዎች በታች፥ በብልሃት ከተጠለፈ ከኤፉዱ ቋድ በላይ፥ በመያዣው አጠገብ አደረጉአቸው።,ወሰራዊተ ዐጸድ ወአዕማዲሁ ወመካይዲሁ ወመንጦላዕተ ኆኅተ ደብተራ ወዘአንቀጸ ዐጸድኒ ፤,"And they made two other golden rings, and put them on the two sides of the ephod underneath, toward the forepart of it, over against the other coupling thereof, above the curious girdle of the ephod." +የደረቱ ኪስ በብልሃት ከተጠለፈው ከኤፉዱ ቋድ በላይ እንዲሆን፥ ከኤፉዱም እንዳይለይ የደረቱን ኪስ ከቀለበቶቹ ጋር ወደ ኤፉዱ ቀለበቶች በሰማያዊ ፈትል አሰሩት።,ወኵሎ ንዋየ ደብተራ ወኵሎ መጋብርቲሃ ወአንትዕተ ዝማእሰ በግዕ ግቡረ አዲም ወመካድንተ ዘአምእስተ ምጺጺት ወመካድንተ ባዕድኒ ወመታክልተኒ ወኵሎ መጋብርተ ዘምግባረ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And they did bind the breastplate by his rings unto the rings of the ephod with a lace of blue, that it might be above the curious girdle of the ephod, and that the breastplate might not be loosed from the ephod; as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው፥ የኤፉዱን ቀሚስ ሞላውን በሸማኔ ሥራ ሰማያዊ አደረገው።,ወኵሎ ዘአዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ከማሁ ገብሩ ደቂቀ እስራኤል ኵሎ ሥርዐቶ ።,"And he made the robe of the ephod of woven work, all of blue." +በቀሚሱም መካከል አንገትጌ ነበረ፤ እንዳይቀደድም እንደ ጥሩር የተሠራ ጥልፍ በአንገትጌው ዙሪያ ነበረ።,ወርእየ ሙሴ ኵሎ ዘተገብረ ወገብሩ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ከማሁ ተገብረ ወባረኮሙ ሙሴ ።,"And there was an hole in the midst of the robe, as the hole of an habergeon, with a band round about the hole, that it should not rend." +እግዚአብሔርም ሙሴን። በፈርዖንና በግብፅ ላይ ገና አንዲት መቅሰፍት አመጣለሁ፥ ከዚያ ወዲያም ይለቅቃችኋል፤ ሲለቅቃችሁም አባርሮ ይሰድዳችኋል።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ዓዲ አሐተ መቅሠፍተ አመጽእ ዲበ ፈርዖን ወዲበ ግብጽ ወእምድኅረዝ ይፌንወክሙ እምዝየ ወአመ ይፌንወክሙ ምስለ ኵሉ ፀአተ ያወፅአክሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Yet will I bring one plague more upon Pharaoh, and upon Egypt; afterwards he will let you go hence: when he shall let you go, he shall surely thrust you out hence altogether." +ወንዱ ከወዳጁ ሴቲቱም ከወዳጅዋ የብርና የወርቅ ዕቃ ይሹ ዘንድ በሕዝቡ ጆሮ ተናገር አለው።,ወንግሮሙ ጽምሚተ በእዝኖሙ ለሕዝብ ወያስተውሕስ አሐዱ እምካልኡ ወብእሲት እምካልእታ ንዋየ ብሩር ወወርቅ ወልብስ ።,"Speak now in the ears of the people, and let every man borrow of his neighbour, and every woman of her neighbour, jewels of silver, and jewels of gold." +እግዚአብሔርም በግብፃውያን ፊት ለሕዝቡ ሞገስን ሰጠው። ሙሴም በፈርዖን ባሪያዎችና በሕዝቡ ፊት በግብፅ አገር እጅግ የከበረ ሰው ነበረ።,ወወሀቦሙ እግዚአብሔር ለሕዝብ ሞገሰ ቅድመ ግብጽ ወአውሐስዎሙ ወዝ ሙሴ ብእሴ ዐቢየ ኮነ ጥቀ ቅድመ ግብጽ ወቅድመ ፈርዖን ወቅድመ ዐበይቱ ።,"And the LORD gave the people favour in the sight of the Egyptians. Moreover the man Moses was very great in the land of Egypt, in the sight of Pharaoh's servants, and in the sight of the people." +ሙሴም አለ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእኩል ሌሊት እኔ በግብፅ መካከል እወጣለሁ፤,ወይቤ ሙሴ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር መንፈቀ ሌሊት እበውእ አነ ማእከለ ግብጽ ።,"And Moses said, Thus saith the LORD, About midnight will I go out into the midst of Egypt:" +በግብፅም አገር ያለ በኵር ሁሉ፥ በዙፋኑ ከሚቀመጠው ከፈርዖን በኵር ጀምሮ በወፍጮ እግር እስካለችው እስከ ባሪያይቱ በኵር ድረስ፥ የከብቱም በኵር ሁሉ ይሞታል።,ወይመውት ኵሉ በኵር በምድረ ግብጽ እምበኵረ ፈርዖን ዘይነብር ውስተ መንበረ መንግሥት እስከ በኵረ አመት እንተ ትነብር ዲበ ማኅረፅ ወእስከ ኵሉ በኵረ እንስሳ ።,"And all the firstborn in the land of Egypt shall die, from the firstborn of Pharaoh that sitteth upon his throne, even unto the firstborn of the maidservant that is behind the mill; and all the firstborn of beasts." +በግብፅም አገር ሁሉ አስቀድሞ እንደ እርሱ ያልሆነ ኋላም ደግሞ የማይሆን ታላቅ ጩኸት ይሆናል።,ወይከውን ጽራኅ ዐቢይ በኵሉ ምድረ ግብጽ ዘከማሁ ኢኮነ ወኢይከውን እንከ ዘከማሁ ።,"And there shall be a great cry throughout all the land of Egypt, such as there was none like it, nor shall be like it any more." +እግዚአብሔር ግን በግብፃውያንና በእስራኤል መካከል እንዲለይ እንድታውቁ በእስራኤል ልጆች መካከል ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ውሻ ምላሱን አያንቀሳቅስባቸውም።,ወለኵሉ ደቂቀ እስራኤል ከልብ ጥቀ ኢይልሕሶሙ በልሳኑ እምሰብኡ እስከ እንስሳሁ ከመ ታእምር መጠነ ይሴባሕ እግዚአብሔር ማእከለ ግብጽ ወማእከለ እስራኤል ።,"But against any of the children of Israel shall not a dog move his tongue, against man or beast: that ye may know how that the LORD doth put a difference between the Egyptians and Israel." +እነዚህም ባሪያዎችህ ሁሉ። አንተ ውጣ የሚከተሉህም ሕዝብ ሁሉ ይውጡ እያሉ ወደ እኔ ይወርዳሉ፥ ለእኔም ይሰግዳሉ፤ ከዚያም በኋላ እወጣለሁ። ሙሴም በጽኑ ቁጣ ከፈርዖን ዘንድ ወጣ።,ወይወርዱ ኵሎሙ እሉ ደቂቅ ኀቤየ ወይሰግዱ ሊተ ወይብሉኒ ፃእ አንተ ወሕዝብከ ይእዜ እምዛ ምድር ወእምድኅረዝ እወጽእ ወወፅአ ሙሴ እምኀበ ፈርዖን በመዐት ።,"And all these thy servants shall come down unto me, and bow down themselves unto me, saying, Get thee out, and all the people that follow thee: and after that I will go out. And he went out from Pharaoh in a great anger." +እግዚአብሔርም ሙሴን። ተአምራቴ በግብፅ አገር ብዙ እንዲሆን ፈርዖን አይሰማችሁም አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ኢይሰምዐክሙ ፈርዖን ከመ አብዝኅ ተአምርየ ወመድምምየ በምድረ ግብጽ ።,"And the LORD said unto Moses, Pharaoh shall not hearken unto you; that my wonders may be multiplied in the land of Egypt." +ሙሴና አሮንም እነዚህን ተአምራቶች ሁሉ በፈርዖን ፊት አደረጉ፤ እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና፥ የእስራኤልንም ልጆች ከአገሩ አልለቀቀም።,ወሙሴ ወአሮን ገብሩ ኵሉ መድምመ በቅድመ ፈርዖን ወአጽንዐ እግዚአብሔር ልቦ ለፈርዖን ወአበየ ፈንዎቶሙ ለደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብጽ ።,"And Moses and Aaron did all these wonders before Pharaoh: and the LORD hardened Pharaoh's heart, so that he would not let the children of Israel go out of his land." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገርው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +በእስራኤል ልጆች ዘንድ ከሰውም ከእንስሳም ማሕፀንን የሚከፈት በኵር ሁሉ ለእኔ ቀድስልኝ፤ የእኔ ነው።,ቀድስ ሊተ ኵሎ በኵረ ቀዳሚ ውሉድ ዘይፈትሕ ኵሎ ሕምሰ እምደቂቀ እስራኤል እምሰብእ እስከነ እንስሳ ሊተ ውእቱ ።,"Sanctify unto me all the firstborn, whatsoever openeth the womb among the children of Israel, both of man and of beast: it is mine." +ሙሴም ሕዝቡን አለ። ከባርነት ቤት ከግብፅ የወጣችሁበትን ይህን ቀን አስቡ፥ እግዚአብሔር ከዚህ ቦታ በብርቱ እጅ አውጥቶአችኋልና፤ ስለዚህ የቦካ እንጀራ አትብሉ።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለሕዝብ ተዘከርዋ ለዛቲ ዕለት እንተ ባቲ ወፃእክሙ እምብሔረ ግብጽ እምቤት ቅንየት እስመ በእድ ጽንዕት አውፅአክሙ እግዚአብሔር እምዝየ ወኢትብልዑ ብሑአ ።,"And Moses said unto the people, Remember this day, in which ye came out from Egypt, out of the house of bondage; for by strength of hand the LORD brought you out from this place: there shall no leavened bread be eaten." +እናንተ ዛሬ በአቢብ ወር ወጥታችኋል።,እስመ በዛቲ ዕለት ትወጽኡ አንትሙ በወርኀ ሃሌሉያ ኔሳን ።,This day came ye out in the month Abib. +እግዚአብሔርም ለአንተ ይሰጣት ዘንድ ለአባቶችህ ወደ ማለላቸው፥ ወተትና ማር ወደምታፈስስ ምድር፥ ወደ ከነዓናውያን ወደ ኬጢያውያንም ወደ አሞራውያንም ወደ ኤዊያውያንም ወደ ኢያቡሳውያንም ምድር ባገባህ ጊዜ ይህችን አምልኮ በዚህ ወር ታደርጋለህ።,ወእመ ወሰደክሙ እግዚአብሔር ውስተ ምድረ ከናኔዎን ወኬጤዎን ወአሞሬዎን ወኤዌዎን ወኢያቡሴዎን ወጌርጌሴዎን ወፌሬዜዎን ዘመሐለ ከመ የሀቦሙ ለአበዊክሙ ምድረ እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዓረ ወተዘከርዋ ለዛቲ ሥርዐት በዝ ወርኅ ።,"And it shall be when the LORD shall bring thee into the land of the Canaanites, and the Hittites, and the Amorites, and the Hivites, and the Jebusites, which he sware unto thy fathers to give thee, a land flowing with milk and honey, that thou shalt keep this service in this month." +ሰባት ቀን ቂጣ እንጀራ ትበላለህ፥ በሰባተኛውም ቀን ለእግዚአብሔር በዓል ይሆናል።,ሰዱሰ ዕለተ ትበልዑ ናእተ ወሳብዕት ዕለት በዓሉ ለእግዚአብሔር ።,"Seven days thou shalt eat unleavened bread, and in the seventh day shall be a feast to the LORD." +ሰባት ቀንም ሙሉ ቂጣ እንጀራ ትበላለህ፥ በአንተም ዘንድ እርሾ ያለበት እንጀራ አይታይ፥ በድንበርህም ሁሉ እርሾ አይታይ።,ናእተ ትበልዑ ሰቡዐ ዕለተ ወኢያስተርኢክሙ ብሑእ ወኢየሀሉ ብሕእት ውስተ ኵሉ አድባሪክሙ ።,"Unleavened bread shall be eaten seven days; and there shall no leavened bread be seen with thee, neither shall there be leaven seen with thee in all thy quarters." +በዚያም ቀን። ከግብፅ በወጣሁ ጊዜ እግዚአብሔር ስላደረገልኝ ነው ስትል ለልጅህ ትነግረዋለህ።,ወትዜንዎ ለወልድከ በይእቲ ዕለት ወትብሎ በእንተዝ ገብሮ እግዚእ እግዚአብ��ር ገብሮ ሊተ አመ ወፃእኩ እምብሔረ ግብጽ ፤,"And thou shalt shew thy son in that day, saying, This is done because of that which the LORD did unto me when I came forth out of Egypt." +እግዚአብሔር በብርቱ እጅ ከግብፅ አውጥቶሃልና የእግዚአብሔር ሕግ በአፍህ ይሆን ዘንድ በእጅህ እንደ ምልክት በዓይኖችህም መካከል እንደ መታሰቢያ ይሁንልህ።,ከመ ይኩን ለከ ተአምረ ውስተ እደዊከ ወተዝካረ ቅድመ አዕይንቲከ ወከመ ይኩን ሕጉ ለእግዚአብሔር ውስተ አፉከ እስመ በእድ ጽንዕት አውፅአከ እግዚአብሔር እምግብጽ ።,"And it shall be for a sign unto thee upon thine hand, and for a memorial between thine eyes, that the LORD'S law may be in thy mouth: for with a strong hand hath the LORD brought thee out of Egypt." +በዓመት በዓመት በወራቱ ይህችን ሥርዓት ጠብቃት።,ወዕቀብዎ ለዝንቱ ሕግ በበጊዜሁ እምዕለት ለዕለት ።,Thou shalt therefore keep this ordinance in his season from year to year. +እግዚአብሔርም ለአንተ ለአባቶችህም እንደ ማለ ወደ ከነዓናውያን ምድር ባገባህ ጊዜ፥ እርስዋንም በሰጠህ ጊዜ፥,ወሶበ ወሰደከ እግዚአብሔር ውስተ ምድረ ከናኔዎን እንተ መሐለ ለአበዊከ ወወሀበካሃ ፤,"And it shall be when the LORD shall bring thee into the land of the Canaanites, as he sware unto thee and to thy fathers, and shall give it thee," +ማሕፀንን የሚከፍተውን ሁሉ ለእግዚአብሔር ለይ፤ ከሚሆንልህ ከብት ሁሉ ተባት ሆኖ አስቀድሞ የተወለደው ለእግዚአብሔር ይሆናል።,ትፍልጥ ኵሎ ዘይፈትሕ ሕምሰ እመራዕይከ ወእምእንስሳከ ዘተወልደ ተባዕተ ለእግዚአብሔር ።,"That thou shalt set apart unto the LORD all that openeth the matrix, and every firstling that cometh of a beast which thou hast; the males shall be the LORD'S." +የአህያውን በኵር በጠቦት ትዋጀዋለህ፥ ባትዋጀውም አንገቱን ትሰብረዋለህ፤ የሰውንም በኵር ሁሉ ከልጆችህ መካከል ትዋጀዋለህ።,ወኵሉ ዘይፈትሕ ሕምሰ እድግት ትዌልጦ በበግዕ ወእመ ኢወለጥካሁ ትቤዝዎ ወኵሎ በኵረ ተባዕት እምውሉድከ ትቤዝዎ ።,"And every firstling of an ass thou shalt redeem with a lamb; and if thou wilt not redeem it, then thou shalt break his neck: and all the firstborn of man among thy children shalt thou redeem." +እንዲህም ይሆናል፤ በሚመጣው ጊዜ ልጅህ። ይህ ምንድር ነው? ብሎ በጠየቀህ ጊዜ እንዲህ ትለዋለህ። እግዚአብሔር በብርቱ እጅ ከባርነት ቤት ከግብፅ ምድር አወጣን፤,ወእመ ተስእለከ ወልድከ እምድኅረዝ ወይቤለከ ምንተ ውእቱዝ ወትብሎ እስመ በእድ ጽንዕት አውፅአነ እግዚአብሔር እምድረ ግብጽ እምቤተ ቅንየት ።,"And it shall be when thy son asketh thee in time to come, saying, What is this? that thou shalt say unto him, By strength of hand the LORD brought us out from Egypt, from the house of bondage:" +ፈርዖንም እንዳይሰድደን ልቡን ባጸና ጊዜ እግዚአብሔር ከሰው በኵር ጀምሮ እስከ እንስሳ በኵር ድረስ በግብፅ ምድር ያለውን በኵር ሁሉ ገደለ፤ ስለዚህ ወንድ ሆኖ ማሕፀንን የከፈተውን ሁሉ ለእግዚአብሔር እሠዋለሁ፥ ነገር ግን የልጆቼን በኵር ሁሉ እዋጃለሁ።,አመ አበየ ፈርዖን ፈንዎተነ ቀተለ ኵሎ በኵረ በምድረ ግብጽ እምበኵረ ሰብእ እስከ እንስሳ ወበእንተዝ አነ እሠውዕ ለእግዚአብሔር ኵሎ ተባዕተ ዘይፈትሕ ሕምሰ ወኵሎ በኵረ ውሉድየ እቤዙ ።,"And it came to pass, when Pharaoh would hardly let us go, that the LORD slew all the firstborn in the land of Egypt, both the firstborn of man, and the firstborn of beast: therefore I sacrifice to the LORD all that openeth the matrix, being males; but all the firstborn of my children I redeem." +እግዚአብሔርም በብርቱ እጅ ከግብፅ አውጥቶናልና በእጅህ እንደ ምልክት፥ በዓይኖችህም መካከል እንደ ተንጠለጠለ ነገር ይሁንልህ።,ወይኩን ተአምረ ውስተ እዴከ ወዘኢይሴስል እምቅድመ ዐይንከ እስመ በእድ ጽንዕት አውጽአነ እግዚአብሔር ።,"And it shall be for a token upon thine hand, and for frontlets between thine eyes: for by strength of hand the LORD brought us forth out of Egypt." +እንዲህም ሆነ፤ ፈርዖን ሕዝቡን በለቀቀ ጊዜ፥ ምንም ቅርብ ቢሆን እግ���አብሔር በፍልስጥኤማውያን ምድር መንገድ አልመራቸውም፤ እግዚአብሔር። ሕዝቡ ሰልፉን ባየ ጊዜ እንዳይጸጽተው ወደ ግብፅም እንዳይመለስ ብሎአልና።,ወሶበ ፈነዎሙ ፈርዖን ለሕዝብ ኢመርሖሙ እግዚአብሔር ፍኖተ ፍልስጥኤም እስመ ቅርብት ይእቲ እስመ ይቤ እግዚአብሔር ዮጊ ይኔስሕ እምከመ ርእየ ቀትለ ወይገብእ ውስተ ግብጽ ።,"And it came to pass, when Pharaoh had let the people go, that God led them not through the way of the land of the Philistines, although that was near; for God said, Lest peradventure the people repent when they see war, and they return to Egypt:" +ነገር ግን እግዚአብሔር ሕዝቡን በዙሪያ መንገድ በኤርትራ ባሕር ባለችው ምድረ በዳ መራቸው። የእስራኤልም ልጆች ከግብፅ ምድር ተሰልፈው ወጡ።,ወዐገቶሙ እግዚአብሔር ለሕዝብ ላዕለ ፍኖተ ሐቅለ ባሕረ ኤርትራ ፤ ወበኀምስ ትውልድ ዐርጉ ደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብጽ ።,"But God led the people about, through the way of the wilderness of the Red sea: and the children of Israel went up harnessed out of the land of Egypt." +ዮሴፍም። እግዚአብሔር ሳይጎበኛችሁ አይቀርም፥ አጥንቶቼንም ከዚህ ከእናንተ ጋር ታወጣላችሁ ብሎ የእስራኤልን ልጆች አምሎአቸው ነበርና ሙሴ የእርሱን አጥንቶች ከእርሱ ጋር ወሰደ።,ወነሥአ ሙሴ አዕጽምቲሁ ለዮሴፍ ምስሌሁ እስመ መሐላ አምሐሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወይቤሎሙ አመ ኀውጾ ይኄውጸክሙ እግዚአብሔር ንሥኡ አዕጽምትየ ወአውጽኡ ምስሌክሙ እምዝየ ።,"And Moses took the bones of Joseph with him: for he had straitly sworn the children of Israel, saying, God will surely visit you; and ye shall carry up my bones away hence with you." +ከሱኮትም ተጓዙ፥ በምድረ በዳውም ዳር በኤታም ሰፈሩ።,ወግዕዙ ደቂቀ እስራኤል እምሶኮት ወሐደሩ ውስተ ኦቶም ዘመንገለ በድው ።,"And they took their journey from Succoth, and encamped in Etham, in the edge of the wilderness." +በቀንና በሌሊትም ይሄዱ ዘንድ፥ መንገድ ሊያሳያቸው ቀን በደመና ዓምድ፥ ሊያበራላቸውም ሌሊት በእሳት ዓምድ እግዚአብሔር በፊታቸው ሄደ።,ወእግዚአብሔር ይመርሖሙ መዓልተ በዐምደ ደመና ወሌሊተ በዐምደ እሳት ።,"And the LORD went before them by day in a pillar of a cloud, to lead them the way; and by night in a pillar of fire, to give them light; to go by day and night:" +የደመና ዓምድ በቀን፥ የእሳት ዓምድ በሌሊት ከሕዝቡ ፊት ከቶ ፈቀቅ አላለም።,ወኢሰሰለ ዐምደ ደመና መዓልተ ወኢዐምደ እሳት ሌሊተ እምቅድመ ኵሉ ሕዝብ ።,"He took not away the pillar of the cloud by day, nor the pillar of fire by night, from before the people." +እግዚአብሔርም በግብፅ አገር ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን በምድረ ግብጽ ፤,"And the LORD spake unto Moses and Aaron in the land of Egypt, saying," +ይህ ወር የወሮች መጀመሪያ ይሁናችሁ፤ የዓመቱም መጀመሪያ ወር ይሁናችሁ።,ዝወርኅ ቀደማየ አውራኅ ይኩንክሙ ወአቅድምዎ እምአውራኅ ዓመት ።,This month shall be unto you the beginning of months: it shall be the first month of the year to you. +ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ተናገሩ፥ በሉአቸውም። በዚህ ወር በአሥረኛው ቀን ሰው ሁሉ ለአባቱ ቤት አንድ ጠቦት፥ ለአንድ ቤትም አንድ ጠቦት ይውሰድ።,ወንግር ለኵሉ ማኅበረ ደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ በዐሡሩ ለዝ ወርኅ ይንሣእ ሎቱ ብእሲ ብእሲ በግዐ በበ ቤተ ዘመዱ ወለለ ማኅደሩ በግዐ ።,"Speak ye unto all the congregation of Israel, saying, In the tenth day of this month they shall take to them every man a lamb, according to the house of their fathers, a lamb for an house:" +የቤቱ ሰዎች ቍጥርም ለጠቦቱ የማይበቃ ቢሆን እርሱና ለቤቱ የቀረበው ጎረቤቱ እንደ ነፍሶቻቸው ቍጥር አንድ ጠቦት ይውሰድ፤ እያንዳንዱም እንደሚበላው መጠን ከጠቦቱ ይካፈሉ።,ወለእመ ውኁዳን እሙንቱ እለ ውስተ ቤት ወኢይዌድኡ አሐደ በግዐ ይንሣእ ምስሌሁ ካልአ ዘጎሩ በኍልቍ ዘነፍስ ለለ አሐዱ አሐዱ ዘየአክሎ ከመ ይወድኡ ።,"And if the household be too little for the lamb, let him and his neighbour next unto his house take it according to the number of the souls; every man according to his eating shall make your count for the lamb." +የእናንተ ጠቦት ነውር የሌለበት የአንድ ዓመት ተባት ይሁን፤ ከበጎች ወይም ከፍየሎች ውሰድ።,በግዐ ፍጹመ ተባዕተ ዘዓመት ይኩንክሙ እመራይ ትነሥኡ ማሕስአ ።,"Your lamb shall be without blemish, a male of the first year: ye shall take it out from the sheep, or from the goats:" +በዚህም ወር እስከ አሥራ አራተኛው ቀን ድረስ ጠብቁት፤ የእስራኤልም ማኅበር ጉባኤ ሁሉ ሲመሽ ይረዱት።,ወዕቁበ ይኩንክሙ እስከ ፲ወ፬ለዝ ወርኅ ወየሐርድዎ ኵሉ ብዝኀ ማኅበሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ፍና ሰርክ ።,And ye shall keep it up until the fourteenth day of the same month: and the whole assembly of the congregation of Israel shall kill it in the evening. +ከደሙም ወስደው በሚበሉበት ቤት ሁለቱን መቃንና ጉበኑን ይቅቡት።,ወይንሥኡ እምደሙ ወይደዩ ውስተ ራግዛት ክልኤቱ ወውስተ መርፈቁ ለውእቱ ቤት ኀበ ይበልዕዎ ።,"And they shall take of the blood, and strike it on the two side posts and on the upper door post of the houses, wherein they shall eat it." +በእሳት የተጠበሰውን ሥጋውንና ቂጣውን እንጀራ በዚያች ሌሊት ይብሉ፤ ከመራራ ቅጠል ጋር ይበሉታል።,ወይበልዑ ሥጋሁ በዝ ሌሊት ጥብሶ በእሳት ወናእተ ምስለ ሐምለ ብሒእ ትበልዑ ።,"And they shall eat the flesh in that night, roast with fire, and unleavened bread; and with bitter herbs they shall eat it." +ጥሬውን በውኃም የበሰለውን አትብሉ፥ ነገር ግን ከራሱ ከጭኑ ከሆድ ዕቃው ጋር በእሳት የተጠበሰውን ብሉት።,ወኢትብልዑ እምኔሁ ጥራየ ወኢብስሎ በማይ እንበለ ጥብሶ በእሳት ርእሶ ምስለ እገሪሁ ።,"Eat not of it raw, nor sodden at all with water, but roast with fire; his head with his legs, and with the purtenance thereof." +ከእርሱም እስከ ጥዋት አንዳች አታስቀሩ፤ እስከ ጥዋትም የቀረውን በእሳት አቃጥሉት።,ወትዌድእዎ ወኢታተርፉ እምኔሁ ለነግህ ወዐጽሞ ኢትስብሩ እምኔሁ ወለእመቦ ዘተርፈ እምኔሁ ለነግህ አውዕይዎ በእሳት ።,And ye shall let nothing of it remain until the morning; and that which remaineth of it until the morning ye shall burn with fire. +ወገቦቻችሁን ታጥቃችሁ፥ ጫማችሁን በእግራችሁ፥ በትራችሁንም በእጃችሁ አድርጋችሁ እንዲህ ብሉት፥ ፈጥናችሁም ትበሉታላችህ፤ እርሱ የእግዚአብሔር ፋሲካ ነው።,ወከመዝ ወባሕቱ ብልዕዎ እንዘ ቅኑት ሐቌክሙ ወአሣእኒክሙ ውስተ እገሪክሙ ወቀስታማቲክሙ ውስተ እደዊክሙ ወትበልዕዎ እንዘ ትጔጕኡ እስመ ፋሲካሁ ለእግዚአብሔር ውእቱ ።,"And thus shall ye eat it; with your loins girded, your shoes on your feet, and your staff in your hand; and ye shall eat it in haste: it is the LORD'S passover." +እኔም በዚያች ሌሊት በግብፅ አገር አልፋለሁ፥ በግብፅም አገር ከሰው እስከ እንስሳ ድረስ በኵርን ሁሉ እገድላለሁ፤ በግብፅም አማልክት ሁሉ ላይ እፈርድባቸዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወእመጽእ ውስተ ምድረ ግብጽ በዛ ሌሊት ወእቀትል ኵሎ በኵረ በምድረ ግብጽ እምሰብእ እስከ እንስሳ ወእገብር በቀለ እምኵሉ አማልክተ ግብጽ አነ እግዚአብሔር ።,"For I will pass through the land of Egypt this night, and will smite all the firstborn in the land of Egypt, both man and beast; and against all the gods of Egypt I will execute judgment: I am the LORD." +ደሙም ባላችሁበት ቤቶች ምልክት ይሆንላችኋል፤ ደሙንም ባየሁ ጊዜ ከእናንተ አልፋለሁ፤ እኔም የግብፅን አገር በመታሁ ጊዜ መቅሰፍቱ ለጥፋት አይመጣባችሁም።,ወይኩን ዝደም ተአምረ ለክሙ ውስተ አብያት ኀበ ሀለውክሙ ህየ ወእሬእዮ ለውእቱ ደም ወእከድነክሙ ወኢይከውን ዲቤክሙ መቅሠፍት ለተቀጥቅጦ ሶበ አምጻእክዋ ዲበ ምድረ ግብጽ ።,"And the blood shall be to you for a token upon the houses where ye are: and when I see the blood, I will pass over you, and the plague shall not be upon you to destroy you, when I smite the land of Egypt." +ይህም ቀን መታሰቢያ ይሁናችሁ፥ ለእግዚአብሔርም በዓል ታደርጉታላችሁ፤ ለልጅ ልጃችሁ ሥርዓት ሆኖ ለዘላለም ታደርጉታላችሁ።,ወትኩንክሙ ዛዕለት ተዝካረ ወትገብሩ በዓለ እግዚአብሔር ባቲ በመዋዕሊክሙ ሕገ ዘለዓለም በዓልክሙ ይእቲ ።,And this day shall be unto you for a memorial; and ye shall keep it a feast to the LORD throughout your generations; ye shall keep it a feast by an ordinance for ever. +ሰባት ቀን ቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ፤ በመጀመሪያም ቀን እርሾውን ከቤታችሁ ታወጣላችሁ፤ ከመጀመሪያውም ቀን አንሥቶ እስከ ሰባተኛው ቀን እርሾ ያለበትን እንጀራ የሚበላ ነፍስ ከእስራኤል ተለይቶ ይጥፋ።,ሰቡዐ ዕለተ ናእተ ትበልዑ ወአመ ቀዳሚት ዕለት ታማስኑ ብሑአ እምአብያቲክሙ ወኵሉ ዘበልዐ ብሑአ ለትሠሮ ይእቲ ነፍስ እምእስራኤል እምዕለት ቀዳሚት እስከ ዕለት ሳብዕት ።,"Seven days shall ye eat unleavened bread; even the first day ye shall put away leaven out of your houses: for whosoever eateth leavened bread from the first day until the seventh day, that soul shall be cut off from Israel." +በመጀመሪያውም ቀን የተቀደሰ ጉባኤ እንዲሁም በሰባተኛውም ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሆንላችኋል። ከሚበላው በቀር በእነርሱም ምንም አትሠሩም፥ ይህንም ብቻ ታደርጉታላችሁ።,ወዕለት ቀዳሚት ትሰመይ ቅድስተ ወዕለት ሳብዕት ትኩንክሙ ቅድስተ ወኵሎ ግብረ ሐሪስ ኢትግበሩ ቦንቱ ዘእንበለ ኵሉ ዘይትገበሩ ለኵሉ ነፍስ ዘባሕቲቱ ይትገበር ለክሙ ።,"And in the first day there shall be an holy convocation, and in the seventh day there shall be an holy convocation to you; no manner of work shall be done in them, save that which every man must eat, that only may be done of you." +በዚህም ቀን ሠራዊታችሁን ከግብፅ አገር አውጥቼአለሁና የቂጣውንም በዓል ጠብቁት፤ እንግዲህ ይህን ቀን ለልጅ ልጃችሁ ለዘላለም ሥርዓት ትጠብቃላችሁ።,ወዕቀብዋ ለዛቲ ትእዛዝ እስመ በዛቲ ዕለት አውፅኦ ለኀይልክሙ እምድረ ግብጽ ወትገብርዋ ለዛቲ ዕለት በዓላቲክሙ ሕገ ዘለዓለም ።,And ye shall observe the feast of unleavened bread; for in this selfsame day have I brought your armies out of the land of Egypt: therefore shall ye observe this day in your generations by an ordinance for ever. +በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን በመሸ ጊዜ ከወሩም እስከ ሀያ አንድ ቀን በመሸ ጊዜ የቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ።,ወትቀድሙ ትእኅዙ እምዕለተ ዐሡሩ ወረቡዑ ለዝ ወርኅ ዘትቀድሙ እምሰርኩ ትበልዑ ናእተ እስከ አመ ፳ወ፩ለዝ ወርኅ እስከ ሰርክ ።,"In the first month, on the fourteenth day of the month at even, ye shall eat unleavened bread, until the one and twentieth day of the month at even." +ሰባት ቀን በቤታችሁ እርሾ አይገኝ፤ እርሾ ያለበትንም እንጀራ የሚበላ ነፍስ፥ ከመጻተኛው ጀምሮ እስከ አገር ልጁ ድረስ፥ ከእስራኤል ማኅበር ተለይቶ ይጥፋ።,ሰቡዐ ዕለተ ብሑእ ኢይትረከብ ውስተ አብያቲክሙ ወኵሉ ዘበልዐ ብሑአ ለትሠሮ ይእቲ ነፍስ እማኅበረ እስራኤል እምግዩር ወእምዘ ፍጥረቱ እምድርክሙ ።,"Seven days shall there be no leaven found in your houses: for whosoever eateth that which is leavened, even that soul shall be cut off from the congregation of Israel, whether he be a stranger, or born in the land." +እርሾ ያለበትን ምንም አትብሉ፥ በቤቶቻችሁም ሁሉ ውስጥ ቂጣ እንጀራ ብሉ።,ኵሎ ብሑአ ኢትብልዑ በኵሉ መኃድሪክሙ ናእተ ብልዑ ።,Ye shall eat nothing leavened; in all your habitations shall ye eat unleavened bread. +ሙሴም የእስራኤልን ሽማግሌዎች ጠርቶ አላቸው። በየቤታችሁ ጠቦት ምረጡ፥ ወስዳችሁም ለፋሲካ እረዱት።,ወጸውዖሙ ሙሴ ለኵሉ አዕሩገ እስራኤል ወይቤሎሙ ሑሩ ንሥኡ ለክሙ በግዐ በበዘመድክሙ ወሕርዱ ለፋሲካ ።,"Then Moses called for all the elders of Israel, and said unto them, Draw out and take you a lamb according to your families, and kill the passover." +ከሂሶጵ ቅጠልም ጭብጥ ውሰዱ፥ በዕቃ ውስጥ ባለውም ደም ንከሩት፥ በዕቃውም ውስጥ ካለው ደም ሁለቱን መቃኖችና ጉበኑን እርጩ፤ ከእናንተም አንድ ሰው ከቤቱ ደጅ እስኪነጋ ድረስ አይውጣ።,ወንሥኡ እስረተ አዞብ ወጽብኅዎ እምዝኩ ደም ዘኀበ ኆኅት ወሢምዎ ውስተ መርፈቅ ወዲበ ክልኤሆሙ ራግዛት እምውእቱ ደም ዘኀበ ኆኅት ለውእቱ ቤት ወአንትሙ ኢትፃኡ እምውእቱ ቤት እስከ ይጸብሕ ።,"And ye shall take a bunch of hyssop, and dip it in the blood that is in the bason, and strike the lintel and the two side posts with the blood that is in the bason; and none of you shall go out at the door of his house until the morning." +እግዚአብሔር ግብፃውያንን ይመታ ዘንድ ያልፋልና፤ ደሙንም በጉበኑና በሁለቱ መቃኖች ላይ ባየ ጊዜ እግዚአብሔር በደጁ ላይ ያልፋል፥ አጥፊውም ይመታችሁ ዘንድ ወደ ቤታችሁ እንዲገባ አይተውም።,ወይመጽእ እግዚአብሔር ከመ ይቅትሎሙ ለግብጽ ወይሬእዮ ለውእቱ ደም ውስተ መርፈቅ ወውስተ ክልኤሆሙ ራግዛት ወይትዐደዋ እግዚአብሔር ለይእቲ ኆኅት ወኢየኀድጎ ለቀታሊ ይባእ ውስተ አብያቲክሙ ከመ ይቅትል ።,"For the LORD will pass through to smite the Egyptians; and when he seeth the blood upon the lintel, and on the two side posts, the LORD will pass over the door, and will not suffer the destroyer to come in unto your houses to smite you." +ለእናንተ ለልጆቻችሁም ለዘላለም ሥርዓት አድርጋችሁ ይህችን ነገር ጠብቁ።,ወዕቀቡ ዘሕገ ይኩንክሙ ወለውሉድክሙ ለዓለም ።,And ye shall observe this thing for an ordinance to thee and to thy sons for ever. +እንዲህም ይሆናል፤ እግዚአብሔር እንደ ተናገረ ወደ ሚሰጣችሁ አገር በገባችሁ ጊዜ ይህን አምልኮ ጠብቁት።,ወእመ ቦእክሙ ውስተ ምድር እንተ ይሁበክሙ እግዚአብሔር ለክሙ ዘነበበ ዕቀብዋ ለዛቲ ሥርዐት ።,"And it shall come to pass, when ye be come to the land which the LORD will give you, according as he hath promised, that ye shall keep this service." +እንዲህም ይሆናል፤ ልጆቻችሁ። ይህ አምልኮ ለእናንተ ምንድር ነው?,ወእመ ይቤለክሙ ውሉድክሙ ምንትኑ ዛቲ ሥርዐት ፤,"And it shall come to pass, when your children shall say unto you, What mean ye by this service?" +ባሉአችሁ ጊዜ፥ እናንተ። በግብፅ አገር በእስራኤል ልጆች ቤቶች ላይ አልፎ ግብፃዊያንን በመታ ጊዜ፥ ቤቶቻችንን ያዳነ የእግዚአብሔር የማለፉ መሥዋዕት ይህች ናት ትሉአቸዋላችሁ።,ትብልዎሙ መሥዋዕተ ፋሲካሁ ዝንቱ ለእግዚአብሔር ዘከደነ አብያቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል በምድረ ግብጽ ኣመ ቀተሎሙ ልግብጽ ወአድኀነ አብያቲነ ወደነነ ሕዝብ ወሰገደ ።,"That ye shall say, It is the sacrifice of the LORD'S passover, who passed over the houses of the children of Israel in Egypt, when he smote the Egyptians, and delivered our houses. And the people bowed the head and worshipped." +ሕዝቡም ተጎነበሰ ሰገደም። የእስራኤልም ልጆች ሄዱ፥ እንዲሁም አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዳዘዘ እንዲሁ አደረጉ።,ወሖሩ ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ከማሁ ገብሩ ።,"And the children of Israel went away, and did as the LORD had commanded Moses and Aaron, so did they." +እንዲህም ሆነ፤ እኩል ሌሊት በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር፥ በዙፋን ከተቀመጠው ከፈርዖን በኵር ጀምሮ በግዞት እስካሉት እስከ ምርኮኞቹ በኵር ድረስ፥ የግብፃውያንን በግብፅ ምድር የተገኘውን በኵር ሁሉ፥ የእንስሳውንም በኵሮች ሁሉ መታ።,ወሶበ ኮነ መንፈቀ ሌሊት ቀተለ እግዚአብሔር ኵሎ በኵረ በምድረ ግብጽ እምበኵረ ፈርዖን ዘይነብር ዲበ መንበረ መንግሥት እስከ በኵረ ፄዋዊት ቀዳሒት ወኵሎ በኵረ እንስሳ ።,"And it came to pass, that at midnight the LORD smote all the firstborn in the land of Egypt, from the firstborn of Pharaoh that sat on his throne unto the firstborn of the captive that was in the dungeon; and all the firstborn of cattle." +ፈርዖንም ባሪያዎቹም ሁሉ ግብፃውያንም ሁሉ በሌሊት ተነሡ፤ የሞተ የሌለበት ቤት አልነበረምና በግብፅ ምድር ታላቅ ልቅሶ ሆነ።,ወተንሥአ ፈርዖን በሌሊት ወኵሉ ዐበይቱ ወኵሉ ግብጽ ወኮነ አውያት ዐቢይ በኵሉ ምድረ ግብጽ እስመ አልቦ ቤተ ዘአልቦ ውስቴቶን ምውተ ።,"And Pharaoh rose up in the night, he, and all his servants, and all the Egyptians; and there was a great cry in Egypt; for there was not a house where there was not one dead." +ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን በሌሊት ጠርቶ። እናንተ የእስራኤልም ልጆች ተነሡ፥ ከሕዝቤ መካከል ውጡ፤ ሂዱም፥ እንዳላችሁም እግዚአብሔርን አገልግሉ፤,ወጸውዖሙ ፈርዖን ለሙሴ ወለአሮን በሌሊት ወይቤሎሙ ተንሥኡ ወፃኡ እምሕዝብየ አንትሙሂ ወደቂቀ እስራኤልሂ ወሑሩ ወተፀመድዎ ለእግዚአብሔር አምላክክሙ በከመ ትቤሉ ።,"And he called for Moses and Aaron by night, and said, Rise up, and get you forth from among my people, both ye and the children of Israel; and go, serve the LORD, as ye have said." +እንዳላችሁም መንጎቻችሁንና ከብቶቻችሁን ውሰዱ፥ ሂዱም፥ እኔንም ደግሞ ባርኩኝ አለ።,አባግዒክሙሂ ወአልህምቲክሙ ንሥኡ ወሑሩ ወባርኩኒ ኪያየ ።,"Also take your flocks and your herds, as ye have said, and be gone; and bless me also." +ግብፃውያንም ፈጥነው ከምድሩ ይወጡ ዘንድ ሕዝቡን ያስቸኵሉአቸው ነበር። ሁላችን እንሞታለን ብለዋልና።,ወአጽሐብዎሙ ግብጽ ለሕዝበ እስራኤል ከመ ፍጡነ ያውፅእዎሙ እምድረ ግብጽ እስመ ይቤሉ ኵልነ ንመውት ።,"And the Egyptians were urgent upon the people, that they might send them out of the land in haste; for they said, We be all dead men." +ሕዝቡም ሊጡን ሳይቦካ ተሸከሙ፥ ቡሃቃውንም በልብሳቸው ጠቅልለው በትከሻቸው ተሸከሙት።,ወነሥኡ ሕዝብ ሐሪጾሙ እንበለ ይትበሓእ ብሑኦሙ ዕቁረ በአልባሲሆሙ ዲበ መታክፎሙ ።,"And the people took their dough before it was leavened, their kneadingtroughs being bound up in their clothes upon their shoulders." +የእስራኤልም ልጆች ሙሴ እንዳዘዘ አደረጉ፥ ከግብፃውያንም የብርንና የወርቅን ዕቃ ልብስንም ለመኑ።,ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞሙ ሙሴ ወአስተውሐሱ እምግብጽ ንዋየ ብሩር ወወርቅ ወልብስ ።,"And the children of Israel did according to the word of Moses; and they borrowed of the Egyptians jewels of silver, and jewels of gold, and raiment:" +እግዚአብሔርም ለሕዝቡ በግብፃውያን ፊት የፈለጉትን እንዲሰጡአቸው ሞገስን ሰጠ። እነርሱም ግብፃውያንን በዘበዙ።,ወወሀቦሙ እግዚአብሔር ሞገሰ ለሕዝበ እስራኤል በቅድሜሆሙ ለግብጽ ወአውሐስዎሙ ወሐብለይዎሙ ለግብጽ ።,"And the LORD gave the people favour in the sight of the Egyptians, so that they lent unto them such things as they required. And they spoiled the Egyptians." +የእስራኤልም ልጆች ከራምሴ ተነሥተው ወደ ሱኮት ሄዱ፤ ከሕፃናቱም ሌላ ስድስት መቶ ሺህ ሰው የሚያህል እግረኛ ነበረ።,ወግዕዙ ደቂቀ እስራኤል እምራምሴ ውስተ ሶኮታ ፷፻-፻አጋር ዕደው ዘእንበለ ዘምስለ ንዋይ ።,"And the children of Israel journeyed from Rameses to Succoth, about six hundred thousand on foot that were men, beside children." +ደግሞም ሌላ ብዙ ድብልቅ ሕዝብ መንጎችና ላሞችም እጅግ ብዙም ከብቶች ከእነርሱ ጋር ወጡ።,ወዘተደመረ ዘዐርገ ምስሌሆሙ ብዙኅ ወበግዕ ወላህም ወእንስሳ ብዙኅ ጥቀ ።,"And a mixed multitude went up also with them; and flocks, and herds, even very much cattle." +ከግብፅም ከእነርሱ ጋር ያወጡትን ሊጥ ጋገሩ፥ አልቦካም ነበርና ቂጣ እንጎቻ አደረጉት፤ ግብፃውያን በመውጣት ስላስቸኰሉአቸው ይቈዩ ዘንድ አልተቻላቸውም፥ ስንቅም አላሰናዱም ነበር።,ወሐበዙ ሐሪጾሙ ዘአውጽኡ እምግብጽ ወገብርዎ ዳፍንተ ናእተ እስመ እንበለ ያብሕኡ አውጽእዎሙ ግብጽ ወኢክህሉ ነቢረ ወኢገብሩ ሎሙ ሥንቀ ለፍኖት ።,"And they baked unleavened cakes of the dough which they brought forth out of Egypt, for it was not leavened; because they were thrust out of Egypt, and could not tarry, neither had they prepared for themselves any victual." +የእስራኤልም ልጆች በግብፅ ምድር የተቀመጡት ዘመን አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ነው።,ወኅድረቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ዘነበሩ ምድረ ግብጽ ወምድረ ከናአን እሙንቱ ወአበዊሆሙ ፬፻፴ዓመት ።,"Now the sojourning of the children of Israel, who dwelt in Egypt, was four hundred and thirty years." +እንዲህም ሆነ፤ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ በዚያ ቀን የእግዚአብሔር ሠራዊት ሁሉ ከግብፅ ምድር ወጣ።,ወኮነ እምድኅረ ፬፻፴ዓመት ወፅአ ኵሉ ኀይለ እግዚአብሔር እምድረ ግብጽ ሌሊተ ።,"And it came to pass at the end of the four hundred and thirty years, even the selfsame day it came to pass, that all the hosts of the LORD went out from the land of Egypt." +ይህች ሌሊት ከግብፅ ምድር ስላወጣቸው ለእግዚአብሔር የተጠበቀች ናት፤ ይህች ሌሊት በእስራኤል ልጆች ሁሉ ዘንድ እስከ ልጅ ልጃቸው ድረስ ለእግዚአብሔር የተጠበቀች ናት።,እምቅድመ ዕቅበቱ ውእቱ ለእግዚአብሔር ከመ ያውጽኦሙ እምድረ ግብጽ ወኪያሃ ሌሊተ ይእቲ ቅድመ ዕቅበቱ ለእግዚአብሔር ከመ የሀልዉ ኵሉ ደቂቀ እስራኤል በትውልዶሙ ።,It is a night to be much observed unto the LORD for bringing them out from the land of Egypt: this is that night of the LORD to be observed of all the children of Israel in their generations. +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን አለ። ይህ የፋሲካ ሕግ ነው፤ ከእርሱ እንግዳ ሰው አይብላ።,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ዝውእቱ ሕጉ ለፋሲካ ኵሉ ዘእምባዕድ ዘመድ ኢይብላዕ እምኔሁ ።,"And the LORD said unto Moses and Aaron, This is the ordinance of the passover: There shall no stranger eat thereof:" +በብር የተገዛ ባሪያ ቢኖር ከተገረዘ በኋላ ከእርሱ ይብላ።,ወኵሉ ገብር ዘኮነ ወዘበሤጥ ትገዝርዎ ወይእተ ጊዜ ይበልዕ እምኔሁ ።,"But every man's servant that is bought for money, when thou hast circumcised him, then shall he eat thereof." +መጻተኛና ሞያተኛ ግን ከእርሱ አይብሉ።,ኀደሪ ወገባኢ ኢይብላዕ እምኔሁ ።,A foreigner and an hired servant shall not eat thereof. +በአንድ ቤትም ይበላ፤ ከሥጋውም አንዳች ከቤት ወደ ሜዳ አታውጡ፤ አጥንትም አትስበሩበት።,ወበአሐዱ ቤት ይትበላዕ ወኢታውጽኡ አፍአ እምቤት እምውእቱ ሥጋ ወዐጽሞሂ ኢትስብሩ ።,In one house shall it be eaten; thou shalt not carry forth ought of the flesh abroad out of the house; neither shall ye break a bone thereof. +የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ያድርጉት።,ወኵሉ ማኅበረ እስራኤል ለይግበሮ ።,All the congregation of Israel shall keep it. +እንግዳ ሰውም በመካከላችሁ ቢቀመጥ ለእግዚአብሔርም ፋሲካን ሊያደርግ ቢወድድ፥ አስቀድሞ ወንድ ሁሉ ይገረዝ፥ ከዚያም ወዲያ ይቅረብ ያድርግም፤ እንደ አገር ልጅም ይሆናል፤ ያልተገረዘ ሁሉ ግን ከእርሱ አይብላ።,ወእመቦ ዘመጽአ ኀቤክሙ ግዩር ወገብረ ፋሱካሁ ለእግዚአብሔር ትገዝር ኵሎ ተባዕቶ ወይእተ ጊዜ ይሀውእ ይግሀሮ ወይከውነክሙ ከመ ትውልደ ብሔሩ ወኵሉ ቈላፍ ኢይብላዕ እምኔሁ ።,"And when a stranger shall sojourn with thee, and will keep the passover to the LORD, let all his males be circumcised, and then let him come near and keep it; and he shall be as one that is born in the land: for no uncircumcised person shall eat thereof." +ለአገር ልጅ በእናንተ መካከልም ለሚቀመጡ እንግዶች አንድ ሥርዓት ይሆናል።,አሐዱ ሕግ ይኩን ለሐቃል ወለግዩር ወለዘይመጽእ ኀቤክሙ ።,"One law shall be to him that is homeborn, and unto the stranger that sojourneth among you." +የእስራኤልም ልጆች ሁሉ እንዲህ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዳዘዘ እንዲሁ አደረጉ።,ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ከማሁ ገብሩ ።,"Thus did all the children of Israel; as the LORD commanded Moses and Aaron, so did they." +በዚያም ቀን እግዚአብሔር የእስራኤልን ልጆች ከሠራዊታቸው ጋር ከግብፅ ምድር አወጣ።,ወኮነ በይእቲ ዕለት አውጽኦሙ እግዚአብሔር ለደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብጽ ምስለ ኀይሎሙ ።,"And it came to pass the selfsame day, that the LORD did bring the children of Israel out of the land of Egypt by their armies." +ከሌዊ ወገንም አንድ ሰው ሄዶ የሌዊን ልጅ አገባ።,ወሀሎ አሐዱ እምነገደ ሌዊ ዘነሥአ ሎቱ እምአዋልደ ሌዊ ብእሲተ ።,"And there went a man of the house of Levi, and took to wife a daughter of Levi." +ሴቲቱም ፀነሰች፥ ወንድ ልጅም ወለደች፤ መልካምም እንደሆነ ባየች ጊዜ ሦስት ወር ሸሸገችው።,ወነበረ ምስሌሃ ወፀንሰት ወወለደት ተባዕተ ወሶበ ርእይዎ ከመ ሠናይ አንበርዎ ሠ���ስተ አውራኀ ።,"And the woman conceived, and bare a son: and when she saw him that he was a goodly child, she hid him three months." +ደግሞም ልትሸሽገው ባልቻለች ጊዜ፥ የደንገል ሣጥን ለእርሱ ወስዳ ዝፍትና ቅጥራን ለቀለቀችው፤ ሕፃኑንም አኖረችበት፥ በወንዝም ዳር ባለ በቄጠማ ውስጥ አስቀመጠችው።,ወእስመ ስእኑ እንከ ኀቢኦቶ ነሥአት እሙ ነፍቀ ወቀብአታ አስፋሊጦ ወፒሳ ወወደየቶ ለውእቱ ሕፃን ውስቴቱ ወሤመቶ ውስተ ማዕዶት ኀበ ተከዚ ።,"And when she could not longer hide him, she took for him an ark of bulrushes, and daubed it with slime and with pitch, and put the child therein; and she laid it in the flags by the river's brink." +እኅቱም የሚደረግበትን ታውቅ ዘንድ በሩቅ ቆማ ትጎበኘው ነበር።,ወትኄውጽ እኅቱ እምርኁቅ ከመ ታእምር ምንት ትበጽሖ ።,"And his sister stood afar off, to wit what would be done to him." +የፈርዖንም ልጅ ልትታጠብ ወደ ወንዝ ወረደች፤ ደንገጥሮችዋም በወንዝ ዳር ይሄዱ ነበር፤ ሣጥኑንም በቄጠማ ውስጥ አየች፥ ደንገጥርዋንም ልካ አስመጣችው።,ወወረደት ወለተ ፈርዖን ትትኀፀብ በውስተ ተከዚ ወአንሶሰዋ አዋልዲሃ ኀበ ተከዚ ወሶበ ርእየታ ለይእቲ ነፍቅ ውስተ ማዕዶት ፈነወት ወለታ ወአምጽአታ ።,"And the daughter of Pharaoh came down to wash herself at the river; and her maidens walked along by the river's side; and when she saw the ark among the flags, she sent her maid to fetch it." +በከፈተችውም ጊዜ ሕፃኑን አየች፥ እነሆም ሕፃኑ ያለቅስ ነበር፤ አዘነችለትም። ይህ ከዕብራውያን ልጆች አንድ ነው አለች።,ወከሠተታ ወትሬኢ ሕፃን ይበኪ ውስተ ውእቱ ነፍቅ ወምሕረቶ ወለተ ፈርዖን ወትቤ እምደቂቀ ዕብራዊያት ውእቱዝ ሕፃን ።,"And when she had opened it, she saw the child: and, behold, the babe wept. And she had compassion on him, and said, This is one of the Hebrews' children." +እኅቱም ለፈርዖን ልጅ። ሕፃኑን ታጠባልሽ ዘንድ ሄጄ የምታጠባ ሴት ከዕብራውያን ሴቶች ልጥራልሽን? አለቻት።,ወትቤላ እኅቱ ለውእቱ ሕፃን ለወለተ ፈርዖን ትፈቅዲኑ እጸውዕ ለኪ ብእሲተ ሐፃኒተ እምዕብራዊያት ወትሕፅኖ ለዝ ሕፃን ።,"Then said his sister to Pharaoh's daughter, Shall I go and call to thee a nurse of the Hebrew women, that she may nurse the child for thee?" +የፈርዖንም ልጅ። ሂጂ አለቻት፤ ብላቴናይቱም ሄዳ የሕፃኑን እናት ጠራች።,ወትቤላ ወለተ ፈርዖን ሑሪ ወመጽአት እንታክቲ ወለት ወጸውዐታ ለእሙ ለውእቱ ሕፃን ።,"And Pharaoh's daughter said to her, Go. And the maid went and called the child's mother." +የፈርዖንም ልጅ። ይህን ሕፃን ወስደሽ አጥቢልኝ፥ ዋጋሽንም እሰጥሻለሁ አለቻት። ሴቲቱም ሕፃኑን ወስዳ አጠባችው።,ወትቤላ ወለተ ፈርዖን ዕቀቢ ሊተ ዘሕፃነ ወሕፀንዮ ሊተ ወአነ እሁበኪ ዐስበኪ ወነሥአቶ ይእቲ ብእሲት ለውእቱ ሕፃን ወሐፀነቶ ።,"And Pharaoh's daughter said unto her, Take this child away, and nurse it for me, and I will give thee thy wages. And the woman took the child, and nursed it." +ሕፃኑም አደገ፥ ወደ ፈርዖንም ልጅ ዘንድ አመጣችው፥ ለእርስዋም ልጅ ሆነላት። እኔ ከውኃ አውጥቼዋለሁና ስትልም ስሙን ሙሴ ብላ ጠራችው።,ወሶበ ጸንዐ ውእቱ ሕፃን ወሰደቶ ኀበ ወለተ ፈርዖን ወኮና ወልዳ ወሰመየቶ ስሞ ሙሴ ወትቤ እስመ እማይ አውፃእክዎ ።,"And the child grew, and she brought him unto Pharaoh's daughter, and he became her son. And she called his name Moses: and she said, Because I drew him out of the water." +በዚያም ወራት እንዲህ ሆነ፤ ሙሴ ጎበዝ በሆነ ጊዜ ወደ ወንድሞቹ ወጣ፥ የሥራቸውንም መከራ ተመለከተ፤ የግብፅም ሰው የወንድሞቹን የዕብራውያንን ሰው ሲመታ አየ።,ወኮነ እምድኅረ ብዙኅ መዋዕል ልህቀ ሙሴ ወወፅአ ኀበ አኀዊሁ ወርእየ ሕማሞሙ ወረከበ ብእሲ ግብጻዊ ይዘብጦ ለ፩ዕብራዊ እምአኀዊሁ ደቂቀ እስራኤል ።,"And it came to pass in those days, when Moses was grown, that he went out unto his brethren, and looked on their burdens: and he spied an Egyptian smiting an Hebrew, one of his brethren." +ወዲህና ወዲያም ተመለከተ፥ ማንንም አላየም፥ ግ��ፃዊውንም ገደለ፥ በአሸዋም ውስጥ ሸሸገው።,ወነጸረ ለፌ ወለፌ ወአልቦ ዘርእየ ወቀተሎ ለዝኩ ግብጻዊ ወደፈኖ ውስተ ኆጻ ።,"And he looked this way and that way, and when he saw that there was no man, he slew the Egyptian, and hid him in the sand." +በሁለተኛውም ቀን ወጣ፥ ሁለቱም የዕብራውያን ሰዎች ሲጣሉ አየ፤ በዳዩንም። ለምን ባልንጀራህን ትመታዋለህ? አለው።,ወወፅአ በሳኒታ ዕለት ወረከበ ክልኤተ ዕደወ ዕብራዊያን እንዘ ይትጋደሉ ወይቤሎ ሙሴ ለዘይገፍዕ ለምንት ትዘብጦ ለካልእከ ።,"And when he went out the second day, behold, two men of the Hebrews strove together: and he said to him that did the wrong, Wherefore smitest thou thy fellow?" +ያም። በእኛ ላይ አንተን አለቃ ወይስ ዳኛ ማን አደረገህ? ወይስ ግብፃዊውን እንደ ገደልኸው ልትገድለኝ ትሻለህን? አለው። ሙሴም። በእውነት ይህ ነገር ታውቆአል ብሎ ፈራ።,ወይቤሎ መኑ ሤመከ መልአከ ወመኰንነ ዲቤነ አው ትቅትለኒኑ ትፈቅድ አንተ በከመ ቀተልካሁ ለግብጻዊ ትማልም ፤ ወፈርሀ ሙሴ ወይቤ ከመዝኑ ክሡተ ኮነ ዝነገር ።,"And he said, Who made thee a prince and a judge over us? intendest thou to kill me, as thou killedst the Egyptian? And Moses feared, and said, Surely this thing is known." +ፈርዖንም ይህን ነገር በሰማ ጊዜ ሙሴን ሊገድለው ፈለገ። ሙሴ ግን ከፈርዖን ፊት ኰበለለ፥ በምድያምም ምድር ተቀመጠ፤ በውኃም ጕድጓድ አጠገብ ዐረፈ።,ወሰምዐ ፈርዖን ዘንተ ነገረ ወፈቀደ ይቅትሎ ፈርዖን ለሙሴ ወተግሕሠ ሙሴ እምገጸ ፈርዖን ወኀደረ ውስተ ምድረ ምድያም ወሶበ በጽሐ አሐተ ምድረ ምድያም ነበረ ዲበ ዐዘቅት ።,"Now when Pharaoh heard this thing, he sought to slay Moses. But Moses fled from the face of Pharaoh, and dwelt in the land of Midian: and he sat down by a well." +ለምድያምም ካህን ሰባት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም መጥተው ውኃ ቀዱ፥ የአባታቸውንም በጎች ሊያጠጡ የውኃውን ገንዳ ሞሉ።,ወቦ ለማርየ ምድያም ፯አዋልደ ወይርዕያ አባግዐ አቡሆን ወሶበ መጽኣ ሔባ ሎንቶን እስከ መልኣ ገብላተ ከመ ያስትያ አባግዐ አቡሆን ።,"Now the priest of Midian had seven daughters: and they came and drew water, and filled the troughs to water their father's flock." +እረኞችም መጥተው ገፉአቸው፤ ሙሴ ግን ተነሥቶ ረዳቸው፥ በጎቻቸውንም አጠጣላቸው።,ወሶበ መጽኡ ኖሎት አሰሰልዎን ወተንሥአ ሙሴ ወአድኀኖን ወአስተየ አባግዐ ።,"And the shepherds came and drove them away: but Moses stood up and helped them, and watered their flock." +ወደ አባታቸው ወደ ራጉኤልም በመጡ ጊዜ። ስለ ምን ዛሬ ፈጥናችሁ መጣችሁ? አላቸው።,ወሖራ ኀበ ራጕኤል አቡሆን ወይቤሎን እፎመ አፍጠንክን መጺአ ዮምሰ ።,"And when they came to Reuel their father, he said, How is it that ye are come so soon to day?" +እነርሱም። አንድ የግብፅ ሰው ከእረኞች እጅ አዳነን፥ ደግሞም ቀዳልን፥ በጎቻችንንም አጠጣ አሉ።,ወይቤላሁ ብእሲ ግብጻዊ አድኀነነ እምኖሎት ወሔበ ለነ ወአስተየ አባግዒነ ።,"And they said, An Egyptian delivered us out of the hand of the shepherds, and also drew water enough for us, and watered the flock." +ልጆቹንም። እርሱ ወዴት ነው? ለምንስ ያንን ሰው ተዋችሁት? ጥሩት እንጀራም ይብላ አላቸው።,ወይቤሎን ለአዋልዲሁ ወኢይቴ ውእቱ ወለምንት ከመዝ ኀደጋሁ ለብእሲ ጸውዓሁ ከመ ይብላዕ እክለ ።,"And he said unto his daughters, And where is he? why is it that ye have left the man? call him, that he may eat bread." +ሙሴም ከዚያ ሰው ጋር ሊቀመጥ ወደደ፤ ልጁንም ሲፓራን ለሙሴ ሚስት ትሆነው ዘንድ ሰጠው።,ወኀደረ ሙሴ ኀበ ውእቱ ብእሲ ወወሀቦ ወለቶ ሲፕራ ለሙሴ ትኩኖ ብእሲተ ።,And Moses was content to dwell with the man: and he gave Moses Zipporah his daughter. +ወንድ ልጅም ወለደች። በሌላ ምድር መጻተኛ ነኝ ሲል ስሙን ጌርሳም ብሎ ጠራው።,ወፀንሰት ይእቲ ብእሲት ወወለደት ወልደ ወሰመዮ ስሞ ሙሴ ጌርሳም ወይቤ እስመ ነግድ አነ በምድር ነኪር ። ወካልአ ወለደ ወሰመዮ ኤልያዛር እንዘ ይብል ወአምላከ አቡየ ረዳኢየ አደኀነኒ እምእደ ፈርዖን ።,"And she bare him a son, and he called his name Gershom: for he said, I have been a stranger in a strange land." +ከዚያም ከብዙ ቀን በኋላ እንዲህ ሆነ፤ የግብፅ ንጉሥ ሞተ፤ የእስራኤልም ልጆች ከባርነት የተነሣ አለቀሱ፥ ጮኹም፥ ስለ ባርነታቸውም ጩኸታቸው ወደ እግዚአብሔር ወጣ።,ወእምድኅረ ብዙኅ መዋዕል ሞተ ንጉሠ ግብጽ ወግዕሩ ደቂቀ እስራኤል እምግብሮሙ ወአውየዉ ወዐርገ አውያቶሙ ኀበ እግዚአብሔር እምግብሮሙ ።,"And it came to pass in process of time, that the king of Egypt died: and the children of Israel sighed by reason of the bondage, and they cried, and their cry came up unto God by reason of the bondage." +እግዚአብሔርም የለቅሶአቸውን ድምፅ ሰማ፥ እግዚአብሔርም ከአብርሃምና ከይስሐቅ ከያዕቆብም ጋር ያደረገውን ቃል ኪዳን አሰበ።,ወሰምዐ እግዚአብሔር ገዓሮሙ ወተዘከረ እግዚአብሔር መሐላሁ ዘኀበ አብርሃም ወይስሐቅ ወያዕቆብ ።,"And God heard their groaning, and God remembered his covenant with Abraham, with Isaac, and with Jacob." +እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልጆች አየ፥ እግዚአብሔርም በእነርሱ ያለውን ነገር አወቀ።,ወኀወጾሙ እግዚአብሔር ለደቂቀ እስራኤል ወተአምረ ሎሙ ።,"And God looked upon the children of Israel, and God had respect unto them." +ባስልኤልም ከግራር እንጨት ታቦቱን ሠራ፤ ርዝመቱም ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ነበረ።,ወገብሩ ላቲ ለእንታክቲ ደብተራ ዐሠርተ ዐጸደ ።,"And Bezaleel made the ark of shittim wood: two cubits and a half was the length of it, and a cubit and a half the breadth of it, and a cubit and a half the height of it:" +በውስጥም በውጭም በጥሩ ወርቅ ለበጠው፤ በዙሪያውም የወርቅ አክሊል አደረገለት።,ወለለ፩ዐጸድ ኑኁ ፳ወ፰በእመት ወለለ፩ዐጸድ ረሐቡ ርብዕ በእመት ።,"And he overlaid it with pure gold within and without, and made a crown of gold to it round about." +አራት የወርቅ ቀለበቶችም አደረገለት፤ እነርሱንም በአራቱ እግሮቹ ላይ አኖረ። በአንድ ወገን ሁለት ቀለበቶች፥ በሌላውም ወገን ሁለት ቀለበቶች ሆኑ።,ወገብሩ መንጦላዕተ ዘደረከኖ ወዘሕብረ ከብድ ወበለይ ፍቱል ወበሜላት ክዑብ ግብረ ማእነም ወመሰሉ ውስቴቱ ኬሩቤን ።,"And he cast for it four rings of gold, to be set by the four corners of it; even two rings upon the one side of it, and two rings upon the other side of it." +መሎጊያዎቹንም ከግራር እንጨት ሠራ፥ በወርቅም ለበጣቸው።,ወወደይዎ ውስተ አርባዕቱ አዕማድ ዘኢይነቅዝ ቅፉላት በወርቅ ወአርእስቲሆንሂ ዘወርቅ ወመካይዲሆን አርባዕቱ ዘብሩር ።,"And he made staves of shittim wood, and overlaid them with gold." +ታቦቱንም ለመሸከም በታቦቱ አጠገብ ባሉት ቀለበቶች መሎጊያዎቹን አገባ።,ወገብሩ መንጦላዕተ ኆኅት ዘደብተራ መርጡል በደረከኖ ወበሕብረ ከብድ ወበለይ ፍቱል ወበሜላት ክዑብ ግብረ ማእነም ወመሰልዎ ኬሩቤን ።,"And he put the staves into the rings by the sides of the ark, to bear the ark." +ከጥሩ ወርቅም ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል የሆነ የስርየት መክደኛ ሠራ።,ወአዕማዲሁ ኀምስቱ ወሕለቃቲሆን ወአርእስቲሆን ወጥነፊሆን ለበጥዎ በወርቅ ወመካይዲሆን ኀምስቱ ዘብርት ።,"And he made the mercy seat of pure gold: two cubits and a half was the length thereof, and one cubit and a half the breadth thereof." +ሁለት ኪሩቤልንም ከተቀጠቀጠ ወርቅ ሠራ፤ በስርየት መክደኛውም ላይ በሁለት ወገን አደረጋቸው።,ወገብሩ ዐጸደ ዘመንገለ አዜብ ወልብሰ ዐውደ ዐጸዱ ዘሜላት ክዑብ ምእት በእመት ።,"And he made two cherubims of gold, beaten out of one piece made he them, on the two ends of the mercy seat;" +ከስርየት መክደኛውም ጋር አንዱን ኪሩብ በአንድ ወገን፥ ሁለተኛውንም ኪሩብ በሌላው ወገን አድርጎ በአንድ ላይ ሠራቸው።,ወአዕማዲሁ ፳ወመካይዲሆን ፳ዘብርት ።,"One cherub on the end on this side, and another cherub on the other end on that side: out of the mercy seat made he the cherubims on the two ends thereof." +ኪሩቤልም ክንፎቻቸውን ወደ ላይ የዘረጉ ሆኑ፥ የስርየት መክደኛውንም በክንፎቻቸው ሸፈኑ፥ እርስ በርሳቸውም ተያዩ፤ የኪሩቤልም ፊቶቻቸው ወደ መክደኛው ተመለከቱ።,ወመንገለ መስዕኒ ምእት እመት ወአዕማዲሆሙ ፳ወመካይዲሆን ፳ዘብርት ።,"And the cherubims spread out their wings on high, and covered with their wings over the mercy seat, with their faces one to another; even to the mercy seatward were the faces of the cherubims." +ርዝመቱ ሁለት ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል የሆነውን ገበታ ከግራር እንጨት ሠራ።,ወዐጸድኒ ዘመንገለ ባሕር ፶በእመት ውእቱ ወ፲አዕማዱ ወመካይዲሆን ዐሠርቱ ።,"And he made the table of shittim wood: two cubits was the length thereof, and a cubit the breadth thereof, and a cubit and a half the height thereof:" +በጥሩም ወርቅ ለበጠው፥ በዙሪያውም የወርቅ አክሊል አደረገለት።,ወዐጸድኒ ዘመንገለ ጽባሕ ፶በእመት ውእቱ ።,"And he overlaid it with pure gold, and made thereunto a crown of gold round about." +በዙሪያውም አንድ ጋት የሚያህል ክፈፍ አደረገለት፤ የወርቅም አክሊል በክፈፉ ዙሪያ አደረገለት።,ወልብሱ ዘዕሥር ወኅምስ በእመት ዘመንገለ አዜብ ወአዕማዲሆሙ ሠለስቱ ወመካይዲሆን ሠለስቱ ።,Also he made thereunto a border of an handbreadth round about; and made a crown of gold for the border thereof round about. +አራትም የወርቅ ቀለበቶች አደረገለት፤ ቀለበቶቹንም አራቱ እግሮቹ ባሉበት በአራቱ ማዕዘኖች አደረገ።,ወውስተ ዘባኑ ለካልእ እምለፌኒ ወእምለፌኒ በደርገ አንቀጸ ዐጸድ ወአዕጻዲሁ ዘዘዕሥር ወኅምስ በእመት ወአዕማዲሆሙ ፫ወመካይዲሆን ፫ ።,"And he cast for it four rings of gold, and put the rings upon the four corners that were in the four feet thereof." +ገበታውንም ለመሸከም መሎጊያዎቹ እንዲሰኩባቸው ቀለበቶች በክፈፉ አቅራቢያ ነበሩ።,ወኵሉ አልባሰ ዐጸዱ ዘሜላት ክዑብ ።,"Over against the border were the rings, the places for the staves to bear the table." +ገበታውንም ይሸከሙባቸው ዘንድ መሎጊያዎቹን ከግራር እንጨት ሠርቶ በወርቅ ለበጣቸው።,ወመከየደ አዕማዲሆሙ ዘብርት ወመጥበቅተ አዕማዲሆሙ ዘብሩር ወአርእስቲሆን ቅፉል በብሩር ወአዕማዲሁኒ ቅፉል በብሩር ኵላ አዕማደ ዐጸዱ ።,"And he made the staves of shittim wood, and overlaid them with gold, to bear the table." +ለማፍሰሻም ይሆኑ ዘንድ በገበታው ላይ የሚኖሩትን ዕቃዎች፥ ወጭቶቹንና ጭልፋዎቹን ጽዋዎቹንም መቅጃዎቹንም፥ ከጥሩ ወርቅ አደረጋቸው።,ወክዳኑ ለአንቀጸ ዐጸድ ዕሡቅ በደረከኖ ወበሕብረ ከብድ ወበለይ ፍቱል ወበሜላት ክዑብ ፳በእመት ኑኁ ወረሐበ ግድሙ ኅምስ በእመት ወይትማሰል በአልባሰ ዐውደ ዐጸድ ።,"And he made the vessels which were upon the table, his dishes, and his spoons, and his bowls, and his covers to cover withal, of pure gold." +መቅረዙንም ከጥሩ ወርቅ አደረገ፤ መቅረዙንም ከእግሩና ከአገዳው ጋር በተቀረጸ ሥራ አደረገ፤ ጽዋዎቹን፥ ጕብጕቦቹን፥ አበቦቹን ከዚያው በአንድነት አደረገ።,ወአዕማዲሁ አርባዕቱ ወመካይዲሆን አርባዕቱ ዘብርት ወመዋድዲሆን ዘብሩር ወአርእስቲሆን ቅፉል በብሩር ወአዕማዲሁኒ ቅፉል በብሩር ።,"And he made the candlestick of pure gold: of beaten work made he the candlestick; his shaft, and his branch, his bowls, his knops, and his flowers, were of the same:" +በስተ ጎኑም ስድስት ቅርንጫፎች ወጡለት፤ ሦስቱ የመቅረዙ ቅርንጫፎች በአንድ ወገን፥ ሦስቱም የመቅረዙ ቅርንጫፎች በሌላ ወገን ወጡ።,ወኵሉ መታክልተ ዐጸድ ዘብርት ።,"And six branches going out of the sides thereof; three branches of the candlestick out of the one side thereof, and three branches of the candlestick out of the other side thereof:" +በአንደኛው ቅርንጫፍ ጕብጕቡንና አበባውን ሦስትም የለውዝ አበባ የሚመስሉትን ጽዋዎች፥ በሁለተኛውም ቅርንጫፍ ጕብጕቡንና አበባውን ሦስትም የለውዝ አበባ የሚመስሉትን ጽዋዎች፥ እንዲሁም ከመቅረዙ ለወጡ ለስድስቱ ቅርንጫፎች አ���ረገ።,ወከመዝ ሥርዐቱ ለደብተራ መርጡል በከመ ተአዘዘ ሙሴ እምኀበ እግዚአብሔር ከመ ይኩኖሙ ግብሮሙ ለሌዋውያን ከመ አእመረ ይታማር ወልዱ ለአሮን ካህን ።,"Three bowls made after the fashion of almonds in one branch, a knop and a flower; and three bowls made like almonds in another branch, a knop and a flower: so throughout the six branches going out of the candlestick." +በመቅረዙም ጕብጕቦቹንና አበቦቹን አራትም የለውዝ አበባ የሚመስሉትን ጽዋዎች አደረገ።,ወቤሴሌእል ዘኡሪ ዘነገደ ይሁዳ ገብሩ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ፤,"And in the candlestick were four bowls made like almonds, his knops, and his flowers:" +ከመቅረዙ ለወጡ ለስድስት ቅርንጫፎች ከሁለት ቅርንጫፎች በታች አንድ ሆኖ የተሠራ አንድ ጕብጕብ፥ ከሁለትም ቅርንጫፎች በታች አንድ ሆኖ የተሠራ አንድ ጕብጕብ፥ ደግሞ ከሁለት ቅርንጫፎች በታች አንድ ሆኖ የተሠራ አንድ ጕብጕብ ነበረ።,ወኤልያብ ዘአክሲማክ ዘነገደ ዳን ዘኮነ ሊቀ ኬነት ዘማእነም ወዘበመርፍእ ወዘበዐሥቅ ከመ ይእነም ዘበለይ ወዘበሜላት ።,"And a knop under two branches of the same, and a knop under two branches of the same, and a knop under two branches of the same, according to the six branches going out of it." +ሐሰተኛ ወሬ አትቀበል፤ ሐሰተኛ ምስክርም ትሆን ዘንድ ከኃጢአተኛ ጋር እጅህን አታንሣ።,ወውዴተ ዘሐሰት ኢትሰጠው ወኢትንበር ምስለ ዘይዔምፅ ከመ ኢትኩን መዐምፀ ስምዐ ።,Thou shalt not raise a false report: put not thine hand with the wicked to be an unrighteous witness. +ክፉውን ለማድረግ ብዙ ሰዎችን አትከተል፤ ፍርድንም ለማጥመም ከብዙ ሰዎች ጋር ተስማምተህ አትመስክር።,ኢትደመር ምስለ ብዙኅ ለዐምዖ ወኢትትወሰክ ውስተ እለ ብዝኅ ለገሚፀ ፍትሕ ።,Thou shalt not follow a multitude to do evil; neither shalt thou speak in a cause to decline after many to wrest judgment: +በፍርድ ነገርም ለድሀው አታድላ።,ወለነዳይ ኢትምሐር በፍትሕ ።,Neither shalt thou countenance a poor man in his cause. +የጠላትህን በሬ ወይም አህያውን ጠፍቶ ብታገኘው በፍጹም መልስለት።,ወለእመ ረከብከ ላህመ ጸላኢከ ወእመሂ አድጎ ትመይጦ ወታገብኦ ሎቱ ።,"If thou meet thine enemy's ox or his ass going astray, thou shalt surely bring it back to him again." +የሚጠላህን ሰው አህያ ከሸክሙ በታች ወድቆ ብታየው አትተወው፥ ነገር ግን ከእርሱ ጋር አንሣው።,ወለእመ ርኢከ አድገ ዘጸላኢከ ዘኀየሎ ጾሩ ኢትትዐዶ አላ ታረድኦ ምስሌሁ ።,"If thou see the ass of him that hateth thee lying under his burden, and wouldest forbear to help him, thou shalt surely help with him." +በሚምዋገትበት ጊዜ የድሀህን ፍርድ አታጥምም።,ወኢትሚጥ ፍትሐ ነዳይ ወበውስተ ፍትሕ ኢተዐምፅ ።,Thou shalt not wrest the judgment of thy poor in his cause. +ከሐሰት ነገር ራቅ፤ እኔ ኃጢአተኛውን አላጸድቅምና ንጹሕንና ጻድቅን አትግደል።,ወእምኵሉ ፍትሕ ዘዐመፃ ተገሐሥ ፤ ዘአልቦ ጌጋየ ወጻድቀ ኢትቅትል ወኃጥአ ኢታድኅን ።,Keep thee far from a false matter; and the innocent and righteous slay thou not: for I will not justify the wicked. +ማማለጃን አትቀበል፤ ማማለጃ የዓይናማዎችን ሰዎች ዓይን ያሳውራልና፥ የጻድቃንንም ቃል ያጣምማልና።,ወሕልያነ ኢትንሣእ እስመ ሕልያን ያዐውር አዕይንቶሙ ወይመይጥ ቀለ ጽዱቀ ።,"And thou shalt take no gift: for the gift blindeth the wise, and perverteth the words of the righteous." +በስደተኛው ግፍ አታድርጉ፤ እናንተ በግብፅ ምድር ስደተኞች ስለ ነበራችሁ የስደተኛ ነፍስ እንዴት እንደ ሆነች አውቃችኋልና።,ወግዩራነ ኢትግፍዑ እስመ አንትሙ ታአምሩ መንፈሶ ለግዩራን እስመ አንትሙ ግዩራነ ኮንክሙ በምድረ ግብጽ ።,"Also thou shalt not oppress a stranger: for ye know the heart of a stranger, seeing ye were strangers in the land of Egypt." +ስድስት ዓመት ምድርህን ዝራ፥ ፍሬዋንም አግባ፤,፯ክረምተ ዝራእ ገራህተከ ወአስተጋብእ ዘርአከ ።,"And six years thou shalt sow thy land, and shalt gather in the fruits thereof:" +በሰባተኛው ዓመት ግን ተዋት አሳርፋትም፤ የሕዝብህም ድሆች ይበሉታል፤ ያስቀሩትንም የሜዳ እንስሳ ይብላው። እንዲሁም በወይንህና በወይራህ አድርግ።,ወበበሳብዕ ክረምት ኅድጋ ታዕርፍ ወይብልዓ ነዳየ ሕዝብከ ወዘተርፈ ይብላዕ አርዌ ዘገዳም ከመዝ ትገብር ዐጸደ ወይንከሂ ወዘይተከሂ ።,"But the seventh year thou shalt let it rest and lie still; that the poor of thy people may eat: and what they leave the beasts of the field shall eat. In like manner thou shalt deal with thy vineyard, and with thy oliveyard." +ስድስት ቀን ሥራህን ሥራ፤ በሬህና አህያህ ያርፉ ዘንድ ለባሪያህም ልጅ ለመጻተኛውም ዕረፍት ይሆን ዘንድ በሰባተኛው ቀን ዕረፍ።,ሰዱሰ ዕለተ ትገብር ኵሎ ግብረከ ወአመ ሰቡዕ ዕለት ታዐርፍ ከመ ያፅርፍ ላህምከ ወአድግከ ወከመ ያስተንፍስ ወልደ አመትከ ወግዩር ።,"Six days thou shalt do thy work, and on the seventh day thou shalt rest: that thine ox and thine ass may rest, and the son of thy handmaid, and the stranger, may be refreshed." +ያልኋችሁንም ነገር ሁሉ ጠብቁ፤ የሌሎችንም አማልክት ስም አትጥሩ፥ ከአፋችሁም አይሰማ።,ወኵሎ ዘነበብኩ ዕቀብ ወስመ ዘአማልክት ኢትዝክሩ ወኢትትናገሩ በአፉክሙ ።,"And in all things that I have said unto you be circumspect: and make no mention of the name of other gods, neither let it be heard out of thy mouth." +በዓመት ሦስት ጊዜ በዓል ታደርግልኛለህ።,ሠለስተ ሰዐተ ዘበዓልክሙ ፤,Three times thou shalt keep a feast unto me in the year. +የቂጣውን በዓል ጠብቅ፤ በአቢብ ወር ከግብፅ ምድር ወጥታችኋልና በዚህ ወር እንዳዘዝሁህ ሰባት ቀን ቂጣ እንጀራ ትበላለህ፤ በፊቴም ባዶ እጃችሁን አትታዩ።,በዓለ ዘአመ ሕግ ተዐቅቡ ሰቡዐ ዕለተ ትበልዑ ናእተ በከመ አዘዝኩክሙ በአውራኀ ሐደስት እስመ ቦቱ ወፃእክሙ እምግብጽ ፤ ኢትትረአይ በቅድሜየ ዕራቅከ ።,"Thou shalt keep the feast of unleavened bread: (thou shalt eat unleavened bread seven days, as I commanded thee, in the time appointed of the month Abib; for in it thou camest out from Egypt: and none shall appear before me empty:)" +በእርሻም የምትዘራትን የፍሬህን በኵራት የመከር በዓል፥ ዓመቱም ሳያልቅ ፍሬህን ከእርሻ ባከማቸህ ጊዜ የመክተቻውን በዓል ጠብቅ።,ወበዓለ ዘአመ ዐጺድ ዘቀዳሜ እክልከ ግበር በምግባርከ በውስተ ዘዘራእከ ገራህተከ ወበዓለ ዘፍጻሜ ዘአመ ወፃእከ ዘዓመተ በጉባኤ እምዘገበርከ እምውስተ ገራህትከ ።,"And the feast of harvest, the firstfruits of thy labours, which thou hast sown in the field: and the feast of ingathering, which is in the end of the year, when thou hast gathered in thy labours out of the field." +በዓመት ሦስት ጊዜ በአንተ ዘንድ ያለው ወንድ ሁሉ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት ይታይ።,ሠለስተ ዘመነ ይትረአይ ኵሉ ተባዕት በቅድሜየ እግዚእ እግዚአብሔር ዚአከ ።,Three times in the year all thy males shall appear before the Lord GOD. +የመሥዋዕቴን ደም ከቦካ እንጀራ ጋር አትሠዋ፤ የበዓሌም ስብ እስኪነጋ አይደር።,ወኢትሡዕ ብሕአተ ደም በምሥዋዓቲየ ወኢይቢት ሥብሕ ዘበዓልየ አመ ሳኒታ ።,Thou shalt not offer the blood of my sacrifice with leavened bread; neither shall the fat of my sacrifice remain until the morning. +የተመረጠውን የምድርህን ፍሬ በኵራት ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ቤት አምጣ። ጠቦትን በእናቱ ወተት አትቀቅል።,ቀዳሜ ፍሬ ገራውሂከ ታበውእ ቤቶ ለእግዚአብሔር ዚአከ ወኢታብስል ጣዕዋ በሐሊበ እሙ ።,The first of the firstfruits of thy land thou shalt bring into the house of the LORD thy God. Thou shalt not seethe a kid in his mother's milk. +በመንገድ ይጠብቅህ ዘንድ ወዳዘጋጀሁትም ስፍራ ያገባህ ዘንድ፥ እነሆ፥ እኔ መልአክን በፊትህ እሰድዳለሁ።,ወናሁ እፌኑ መልአኪየ ቅድመ ገጽከ ከመ ይዕቀብከ በፍኖት ከመ ያብእከ ውስተ ምድር እንተ አስተዳለውኩ ለከ ።,"Behold, I send an Angel before thee, to keep thee in the way, and to bring thee into the place which I have prepared." +በፊቱ ተጠንቀቁ፥ ቃሉንም አድምጡ፤ ስሜም በእርሱ ስለ ሆነ ኃጢአት ብትሠሩ ይቅር አይልምና አታስመርሩት።,ዕቂብ ርእሰከ ወስምዖ ወኢት��በዮ እስመ ኢየኀድገከ ፤ እሰመይ በላዕሌሁ ።,"Beware of him, and obey his voice, provoke him not; for he will not pardon your transgressions: for my name is in him." +አንተ ግን ቃሉን ብትሰማ፥ ያልሁህንም ሁሉ ብታደርግ፥ ጠላቶችህን እጣላቸዋለሁ፥ የሚያስጨንቁህንም አስጨንቃቸዋለሁ።,ለእመ ሰማዕከ ቃልየ ወዐቀብከ ኵሎ ዘእቤለከ እጸልእ ጸላኤከ ወእትጋየጽ ዘይትጋየጸከ ።,"But if thou shalt indeed obey his voice, and do all that I speak; then I will be an enemy unto thine enemies, and an adversary unto thine adversaries." +መልአኬ በፊትህ ይሄዳልና፥ ወደ አሞራውያንም ወደ ኬጢያውያንም ወደ ፌርዛውያንም ወደ ከነዓናውያንም ወደ ኤዊያውያንም ወደ ኢያቡሳውያንም ያገባሃል፤ እኔም አጠፋቸዋለሁ።,ለይሑር መልአኪየ እንዘ ይኴንነከ ወያብእከ ውስተ አሞሬዎን ወኬጤዎን ወፌሬዜዎን ወከናኔዎን ወጌርጌሴዎን ወኤዌዎን ወኢያቡሴዎን ወሕርጾሙ ።,"For mine Angel shall go before thee, and bring thee in unto the Amorites, and the Hittites, and the Perizzites, and the Canaanites, the Hivites, and the Jebusites: and I will cut them off." +ለአማልክቶቻቸው አትስገድ፥ አታምልካቸውም፤ እንደ ሥራቸውም አትሥራ፤ ነገር ግን ፈጽመህ አፍርሳቸው፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብራቸው።,ወኢትስግድ ለአማልክቲሆሙ ወኢታምልኮሙ ወኢትግበር ከመ ምግባሪሆሙ ፤ ነሢተ ትነሥቶሙ ወቀጥቅጦ ትቀጠቅጦሙ አዕማዲሆሙ ።,"Thou shalt not bow down to their gods, nor serve them, nor do after their works: but thou shalt utterly overthrow them, and quite break down their images." +አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ታመልኩታላችሁ፥ እርሱም እህልህንና ውኃህን ይባርካል፤ በሽታንም ከመካከልህ አርቃለሁ።,ወአምልክ እግዚአብሔር ፈጣሪከ ፤ ወእባርክ ኅብስተከ ወወይነከ ወማየከ ወአሴስል ፅበሰ እምላዕሌክሙ ።,"And ye shall serve the LORD your God, and he shall bless thy bread, and thy water; and I will take sickness away from the midst of thee." +በምድርህም መካን ወይም የምትጨነግፍ አትሆንም፤ የዘመንህን ቍጥር እሞላለሁ።,አልቦ ዘኢይወልድ ወአልቦ መካነ በውስተ ምድርከ ፤ ኍልቈ መዋዕሊከ እፌጽም ለከ ።,"There shall nothing cast their young, nor be barren, in thy land: the number of thy days I will fulfil." +መፈራቴንም በፊትህ እሰድዳለሁ፥ የምትሄድበትንም ሕዝብ ሁሉ አስደነግጣቸዋለሁ፥ ጠላቶችህንም ሁሉ በፊትህ ጀርባቸውን እንዲያዞሩ አደርጋለሁ።,ወፍርሀተ እፌኑ ሎቱ ለዚይጸንዐከ ወአደነግፅ ኵሎ አሕዛበ ውስተ እለ ቦእከ ላዕሌሆሙ ፤ አሀብከ ኵሎ ፀረከ ከመ ይጕየዩከ ።,"I will send my fear before thee, and will destroy all the people to whom thou shalt come, and I will make all thine enemies turn their backs unto thee." +በፊትህም ተርብ እሰድዳለሁ፥ ኤዊያዊውንም ከነዓናዊውንም ኬጢያዊውንም ከፊትህ አባርራለሁ።,ወእፌኑ ዘያደነግዖሙ ቅድሜከ ለአሞሬዎን ያወጽኦሙ ወለኬጤዎን ወለኤዌዎን ወከናኔዎን ።,"And I will send hornets before thee, which shall drive out the Hivite, the Canaanite, and the Hittite, from before thee." +ምድር ባድማ እንዳትሆን፥ የምድር አራዊትም እንዳይበዙብህ፥ በአንድ ዓመት ከፊታችሁ አላባርራቸውም።,ወኢያወፅኦሙ በአሐቲ ዓመት ከመ ኢይኩን ምድር ዓፀ ወከመ ኢይብዛኅ በላዕሌከ አራዊተ ምድር ።,"I will not drive them out from before thee in one year; lest the land become desolate, and the beast of the field multiply against thee." +ነገር ግን እስክትበዛ ምድርንም እስክትወርስ ድረስ በጥቂት በጥቂት አባርራቸዋለሁ።,በበንስቲት አወፅኦሙ እምላዕሌከ እስከ አመ ትትባዛኅ ወትረሳ ለምድር ።,"By little and little I will drive them out from before thee, until thou be increased, and inherit the land." +ድንበርህንም ከኤርትራ ባሕር እስከ ፍልስጥኤም ባሕር፥ ከምድረ በዳም እስከ ወንዙ ድረስ አደርጋለሁ፤ በምድር የሚኖሩትን በእጅህ እጥላለሁና፤ ከፊትህም ታባርራቸዋለሁ።,ወአንብር አድባሪከ እምባሕረ ኤርትራ እሰከ ባሕረ ፍልስጥኤም ወእምገዳም እስከ ፈለግ ዐቢይ ኤፍራጦስ ��እሜጡ ውስተ እደዊክሙ እለ ይነብሩ ውስተ ምድር ወአወፅኦሙ እምኔከ ።,"And I will set thy bounds from the Red sea even unto the sea of the Philistines, and from the desert unto the river: for I will deliver the inhabitants of the land into your hand; and thou shalt drive them out before thee." +ከእነርሱና ከአማልክቶቻቸው ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ።,ወኢተትኃደሮሙ ወለአማልክቲሆሙ ትኤዝዝ ።,"Thou shalt make no covenant with them, nor with their gods." +አማልክቶቻቸውንም ብታመልክ ወጥመድ ይሆኑብሃልና እኔን እንድትበድል እንዳያደርጉህ በአገርህ አይቀመጡ።,ወኢይንበሩ ውስተ ምድርከ ከመ ኢይግበሩከ ተአብስ ፤ ለእመ አምለከ አማልክቲሆሙ እሙንቱ ይከውኑከ ዕቅፍተ ።,"They shall not dwell in thy land, lest they make thee sin against me: for if thou serve their gods, it will surely be a snare unto thee." +ሰው በሬ ወይም በግ ቢሰርቅ፥ ቢያርደው ወይም ቢሸጠው፥ በበሬው ፋንታ አምስት በሬዎች፥ በበጉም ፋንታ አራት በጎች ይክፈል።,ወከሪዮ ሰራቂ ለእመ ቈስለ ሰራቂ ወሞተ ኢይኩኖ ቀቲለ ለዘቀተለ ።,"If a man shall steal an ox, or a sheep, and kill it, or sell it; he shall restore five oxen for an ox, and four sheep for a sheep." +ሌባው ቤት ሲምስ ቢገኝ፥ እርሱም እስኪሞት ቢመታ፥ በመታው ሰው ላይ የደም ዕዳ አይሆንበትም።,ወሠረቀ ፀሐይ ዲበ በድን ይመውት ዘቀተሎ ፤ ወለእመ አልቦ ይሠየጥ ህየንተ ዘሰረቀ ።,"If a thief be found breaking up, and be smitten that he die, there shall no blood be shed for him." +ፀሐይ ግን ከወጣችበት የደም ዕዳ አለበት፤ ሌባው የሰረቀውን ይመልስ፤ የሚከፍለውም ቢያጣ ስለ ሰረቀው ይሸጥ።,ወለእመ አኀዝዎ ወረከቡ ውስተ እዴሁ ለዘሰረቀ እመሂ አድግ ወለእመሂ በግዕ ካዕበተ ይፈዲ ።,"If the sun be risen upon him, there shall be blood shed for him; for he should make full restitution; if he have nothing, then he shall be sold for his theft." +የሰረቀው ደኅና ሆኖ በእጁ ቢገኝ፥ በሬም ወይም አህያ ወይም በግ ቢሆን፥ የሰረቀውን ያህል ሁለት እጥፍ ይክፈል።,ወለእመ አብልዐ ገራህተ ሰብእ እንስሳሁ ወዐጸደ ወይን ወአብልዐ ገራውሀ ባዕድ ይትራዐይዎ አስማሮ ይፈዲ ወለእመሰ አግመረ ገራህተ እንዘ ይበልዕ በሰመረ ገራህቱ ይፈዲ ለእመሂ ዐጸደ ወይን በሰመረ ዐጸደ ወይን ይፈዲ ።,"If the theft be certainly found in his hand alive, whether it be ox, or ass, or sheep; he shall restore double." +ማንም ሰው ወደ እርሻ ወይም ወደ ወይን ስፍራ ከብቱን ቢነዳው፥ የሌላውንም እርሻ ቢያስበላ፥ ከተመረጠ እርሻው ከማለፊያውም ወይኑ ይካስ።,ወለእመ ወፅአ እሳት ወአኀዘ ገዳመ ወአውዐየ ዐጸደ ወእመሂ ክምረ ዘአውዐየ ይፈዲ ።,"If a man shall cause a field or vineyard to be eaten, and shall put in his beast, and shall feed in another man's field; of the best of his own field, and of the best of his own vineyard, shall he make restitution." +እሳት ቢነሣ፥ እሾኽንም ቢይዝ፥ ክምሩንም ወይም ያልታጨደውን እህል ወይም እርሻውን ቢያቃጥል፥ እሳቱን ያነደደው ይካስ።,ወለእመቦ ዘአዕቀበ ብሩረ ወእመሂ ንዋይ ወተሰርቆ ለዘአዕቀብወ ወረከቦ ለዘሰረቆ ይፈዲ ካዕበተ ።,"If fire break out, and catch in thorns, so that the stacks of corn, or the standing corn, or the field, be consumed therewith; he that kindled the fire shall surely make restitution." +ሰው በባልንጀራው ዘንድ ብር ወይም ሌላ ነገር እንዲጠብቅለት አደራ ቢያኖር ከቤቱም ቢሰረቅ፥ ሌባው ቢገኝ ስለ አንድ ሁለት ይክፈል።,ወለእመ ኢረከቡ ሰራቄ ለይሑር ባዕለ ቤት ቅድመ ፈጣሪ ወይምሐል ማሕፀነ ዘአማሕፀንዎ ከመ ኢተኬነወ ወኢቈጸረ ፤,"If a man shall deliver unto his neighbour money or stuff to keep, and it be stolen out of the man's house; if the thief be found, let him pay double." +ሌባውም ባይገኝ ባለቤቱ ወደ ፈራጆች ይቅረብ፥ እጁንም በባልንጀራው ከብት ላይ እንዳልዘረጋ ይማል።,እመሂ ላህመ ወእመሂ አድገ ወእመሂ በግዐ በዘ ኀሠሥዎ በማኅፀን ኀሠሥዎ ፤ በዘ ኮነ ከዊኖ በህየ ይኅልቆሙ በበይናቲሆሙ ፤ ወዘገደፈ ካዕበተ ይፈዲ ለማዕቀቢሁ ።,"If the thief be not found, then the master of the house shall be brought unto the judges, to see whether he have put his hand unto his neighbour's goods." +ሰዎች ስለ በሬ ወይም ስለ አህያ ወይም ስለ በግ ወይም ስለ ልብስ ወይም ስለ ሌላ ስለ ጠፋ ነገር ቢካሰሱ፥ አንዱም። ይህ የእኔ ነው ቢል፥ ክርክራቸው ወደ ፈራጆች ይድረስ፤ ፈራጆቹም የፈረዱበት እርሱ ለባልንጀራው በአንድ ሁለት ይክፈል።,ወለእመቦ ዘወሀበ ለካልኡ ብዕራዌ እመሂ በግዐ ዘኮነ በውስቴቱ እንስሳ ወሞተ ወቈስለ ወእመሂ ማህረኩ ሎቱ ወአልቦ ዘአእመረ ሎቱ ፤,"For all manner of trespass, whether it be for ox, for ass, for sheep, for raiment, or for any manner of lost thing, which another challengeth to be his, the cause of both parties shall come before the judges; and whom the judges shall condemn, he shall pay double unto his neighbour." +ሰው በባልንጀራው ዘንድ አህያ ወይም በሬ ወይም በግ ወይም ሌላ እንስሳ እንዲጠብቅለት አደራ ቢያኖር፥ ማንም ሳያይ ቢሞት ወይም ቢጎዳ ወይም ቢማረክ፥,መሐላ ዘእግዚአብሔር ተርፈ ማእከሎሙ ከመ ተፈቲዎ ኢተኬነወ ተማኅፃኒ ወበበይነዝ ኢይፈዲ ዘተማኅፀነ ።,"If a man deliver unto his neighbour an ass, or an ox, or a sheep, or any beast, to keep; and it die, or be hurt, or driven away, no man seeing it:" +በባልንጀራው ከብት ላይ እጁን እንዳልዘረጋ የእግዚአብሔር መሐላ በሁለታቸው መካከል ይሁን፤ የከብቱም ባለቤት መሐላውን ይቀበል፥ እርሱም ምንም አይክፈል።,ወለእመ ሰረቅዎ ዘአዕቀብዎ ይፈዲ ለዘአዕቀቦ ።,"Then shall an oath of the LORD be between them both, that he hath not put his hand unto his neighbour's goods; and the owner of it shall accept thereof, and he shall not make it good." +ከእርሱም ዘንድ ቢሰረቅ የጠፋውን ያህል ለባለቤቱ ይመልስ።,ወለእመ አርዌ አኀዞ በገዳም ይመርሕ ገደላሁ ወኢይፈዲ ።,"And if it be stolen from him, he shall make restitution unto the owner thereof." +ተቧጭሮም ቢገኝ ለምስክር ያምጣው፤ በመቧጨሩም ምክንያት አይክፈል።,ወለእመ ተውሕስከ እምኀበ ቢጽከ ወተሰብረ ወሞተ ወኢሀሎ ወሓሲ እግዚአ ንዋይ ትፈዲ ።,"If it be torn in pieces, then let him bring it for witness, and he shall not make good that which was torn." +ከባልንጀራው አንዳች ቢዋስ ባለቤቱ ከእርሱ ጋር ሳይኖር ቢጎዳ፥ ወይም ቢሞት፥ ፈጽሞ ይክፈለው።,ወለእመ ሀሎ እግዚኡ ኢይፈዲ ፤ ወለእመ ገባኢሁ ውእቱ ዐስቦ ይፈዲ ።,"And if a man borrow ought of his neighbour, and it be hurt, or die, the owner thereof being not with it, he shall surely make it good." +ባለቤቱ ግን ከእርሱ ጋር ቢኖር አይክፈል፤ ቢከራየው በክራዩ ይግባ።,ወለእመቦ ዘአስሐታ ለድንግል ወሰክበ ምስሌሃ እንዘ ይነሥእ ይነሥኣ ወትከውኖ ብእሲተ ።,"But if the owner thereof be with it, he shall not make it good: if it be an hired thing, it came for his hire." +ሰው ያልታጨችውን ድንግል ቢያስታት፥ ከእርስዋም ጋር ቢተኛ፥ ማጫዋን ሰጥቶ ሚስት ያድርጋት።,ወለእመ ካልእ ምታ ከመ ኢየሀብዎ የሐፂ ሕፄሃ ይሁብ ለአቡሃ ሕፄ የሐፅይዎ ለድንግል ።,"And if a man entice a maid that is not betrothed, and lie with her, he shall surely endow her to be his wife." +አባትዋም እርስዋን እንዳይሰጠው ፈጽሞ እንቢ ቢል እንደ ደናግል ማጫ ያህል ብር ይክፈላት።,ወዘሥራይ ኢይሕየው ።,"If her father utterly refuse to give her unto him, he shall pay money according to the dowry of virgins." +መተተኛይቱን በሕይወት እንድትኖር አትፍቀድላት።,ኵሉ ዘየሐውር እንስሳ ኵነኔሁ መዊት ።,Thou shalt not suffer a witch to live. +ከእንስሳ ጋር የሚረክስ ፈጽሞ ይገደል።,ዘይሠውዕ ለአማልክት ለይሠረው ዘእንበለ ለእግዚአብሔር ባሕቲቱ ።,Whosoever lieth with a beast shall surely be put to death. +ከእግዚአብሔር በቀር ለአንዳች አምላክ የሚሠዋ ፈጽሞ ይጥፋ።,ወኢታሕስሙ ለግዩር ወኢታጥቅዎ እስመ አንትሙሂ ግዩራነ ኮንክሙ በምድረ ግብጽ ።,"He that sacrificeth unto any god, save unto the LORD only, he shall be utterly destroyed." +እናንተ በግብፅ ምድር ስደተኞች ነበራችሁና ስደተኛውን አትበድለው፥ ግፍም አታድርግበት።,ወለኵሉ እቤራት ወለእጓለ ማውታ ኢታሕስሙ ።,"Thou shalt neither vex a stranger, nor oppress him: for ye were strangers in the land of Egypt." +መበለቲቱንና ድሀ አደጎቹን አታስጨንቁአቸው።,ወለእመ አሕሰምክሙ ሎሙ ወጸርሑ ወአውየዉ ኀቤየ ሰሚዐ እሰምዕ ገዓሮሙ ።,"Ye shall not afflict any widow, or fatherless child." +ብታስጨንቁአቸውና ወደ እኔ ቢጮኹ እኔ ጩኸታቸውን ፈጽሞ እሰማለሁ፤,ወእትመዓዕ በመዐትየ ወእቀትለክሙ በኀፂን ወይከውናክሙ አንስቲያክሙ መበለት ወውሉድክሙ እጓለ ማውታ ።,"If thou afflict them in any wise, and they cry at all unto me, I will surely hear their cry;" +ቍጣዬም ይጸናባችኋል፥ በሰይፍም አስገድላችኋለሁ፤ ሚስቶቻችሁም መበለት፥ ልጆቻችሁም ድሀ አደጎች ይሆናሉ።,ወለእመ ለቃሕከ ብሩረ ለነዳየ ሕዝብከ ኢታጥቆ ወኢትትራደዮ ።,"And my wrath shall wax hot, and I will kill you with the sword; and your wives shall be widows, and your children fatherless." +ከአንተ ጋር ለተቀመጠው ለወገኔ ለድሀው ገንዘብ ብታበድረው፥ እንደ ባለ አራጣ አትሁን፥ አራጣም አትጫንበት።,ወእመ አእኀዘከ ልብሶ ቢጽከ እንበለ ይዕርብ ፀሐይ አግብእ ሎቱ ።,"If thou lend money to any of my people that is poor by thee, thou shalt not be to him as an usurer, neither shalt thou lay upon him usury." +የባልንጀራህን ልብስ ለመያዣ ብትወስድ ፀሐይ ሳትገባ መልስለት፤,እስመ ይእቲ ባሕቲታ ዐራዙ ወልብሰ ኀፍረቱ ሎቱ እስመ አልቦ በዘይበይት ወለእመ ግዕረ ኀቤየ እሰምዖ እስመ መሓሪ አነ ።,"If thou at all take thy neighbour's raiment to pledge, thou shalt deliver it unto him by that the sun goeth down:" +ሥጋውን የሚከድንበት እርሱ ብቻ ነውና፤ የሚተኛበትም ሌላ የለውምና፤ ወደ እኔም ቢጮኽ መሐሪ ነኝና እሰማዋለሁ።,ለአማልክት ኢትሕሚ ወመኰንነ ሕዝብከ እኪተ ኢትበሎ ።,"For that is his covering only, it is his raiment for his skin: wherein shall he sleep? and it shall come to pass, when he crieth unto me, that I will hear; for I am gracious." +ፈራጆችን አትስደብ፥ የሕዝብህንም አለቃ አትርገመው።,ከተማ ዐውድከ ወዘዐውድከ ኢታእኅር ፤ በኵረ ወልድከ ትሁበኒ ሊተ ።,"Thou shalt not revile the gods, nor curse the ruler of thy people." +ነዶህንም የወይንህንም ጭማቂ ለማቅረብ አትዘግይ፤ የልጆችህንም በኵር ትሰጠኛለህ።,ከማሁ ትገብር ሊተ ላህመከ ወበግዐከ ወአድገከ ሰቡዐ ይነብር ኀበ እሙ ወአመ ሳምንት ዕለት ትሁበኒ ሊተ ።,"Thou shalt not delay to offer the first of thy ripe fruits, and of thy liquors: the firstborn of thy sons shalt thou give unto me." +እንዲህም በበሬዎችህና በበጎችህ ታደርገዋለህ፤ ሰባት ቀን ከእናቱ ጋር ይቀመጥ፥ በስምንተኛውም ቀን ለእኔ ትሰጠዋለህ።,ወትከውኑኒ ዕደወ ቅዱሳነ ወሥጋ ገደላ አርዌ ኢትብልዑ ለከልብ ግድፍዎ ።,"Likewise shalt thou do with thine oxen, and with thy sheep: seven days it shall be with his dam; on the eighth day thou shalt give it me." +ለመቅደስም ማገልገያ ሥራ ሁሉ ያደርጉ ዘንድ እንዲያውቁ እግዚአብሔር ጥበብንና ማስተዋልን የሰጣቸው ባስልኤልና ኤልያብ በልባቸው ጥበበኞችም ሁሉ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ነገር ሁሉ አደረጉ።,ወገብሩ ቤሴሌእል ወኤሊያብ ወኵሉ ጠቢበ ልብ እለ ተውህበ ሎሙ ጥበብ ወአእምሮ ኵሎ ከመ ይግበሩ ኵሎ ግብረ መቅደስ ዘይትፈቀድ ኵሎ ዘአዘዘ እግዚአብሔር ።,"Then wrought Bezaleel and Aholiab, and every wise hearted man, in whom the LORD put wisdom and understanding to know how to work all manner of work for the service of the sanctuary, according to all that the LORD had commanded." +ሙሴም ባስልኤልንና ኤልያብን፥ እግዚአብሔርም በልቡ ጥበብን ያደረገለትን በልብ ጥበበኛ ሰው ሁሉ፥ ሥራውንም ለመሥራት ይቀርብ ዘንድ ልቡ ያስነሣውን ሁሉ ጠራቸው።,ወጸውዖሙ ሙሴ ለቤሴሌእል ወለኤሊያብ ወለኵሎሙ እለ ቦሙ ጥበበ እለ ወሀቦሙ እግዚአብሔር አእምሮ ውስተ ልቦሙ ወኵሉ እለ በፈቃደ ልቦሙ ይገብሩ ከመ ይሑሩ ውስተ ዝንቱ ግብር ከመ ይፈጽምዎ ።,"And Moses called Bezaleel and Aholiab, and every wise hearted man, in whose heart the LORD had put wisdom, even every one whose heart stirred him up to come unto the work to do it:" +እነርሱም የእስራኤል ልጆች ለመቅደስ ማገልገያ ሥራ ያመጡትን ስጦታ ሁሉ ይሠሩ ዘንድ ከሙሴ ተቀበሉ። እነዚያም እንደ ፈቃዳቸው ማለዳ ማለዳ ስጦታውን ገና ወደ እርሱ ያመጡ ነበር።,ወነሥኡ በኀበ ሙሴ መባአ ዘአብኡ ደቂቀ እስራኤል ለኵሉ ምግባረ መቅደስ ከመ ይግበሩ ወእሙንቱ ይትወከፉ ዓዲ ዘያበውኡ እምኀበ እለ ያመጽኡ ነግሀ ነግህ ።,"And they received of Moses all the offering, which the children of Israel had brought for the work of the service of the sanctuary, to make it withal. And they brought yet unto him free offerings every morning." +የመቅደሱንም ሥራ የሚሠሩ ጠቢባን ሁሉ የሚያደርጉትን ሥራ ትተው መጡ፥,ወመጺኦሙ ኵሉ ጠቢባን እለ ይገብሩ ግብረ መቅደስ አሐዱ አሐዱ በበ ምግባሪሁ ዘይገብር ፤,"And all the wise men, that wrought all the work of the sanctuary, came every man from his work which they made;" +እነርሱም ሙሴን። እግዚአብሔር ለማገልገያ ሥራ ይደረግ ዘንድ ላዘዘው ከሚበቃ ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ሕዝቡ አመጡ ብለው ተናገሩት።,ወይቤልዎ ለሙሴ ብዙኅ መባእ ያበውእ ሕዝብ እምግብር ዘአዘዘ እግዚአብሔር ከመ ይትገበር ።,"And they spake unto Moses, saying, The people bring much more than enough for the service of the work, which the LORD commanded to make." +ያመጡትም ነገር ሥራን ሁሉ ለመፈጸም በቅቶ ገና ይተርፍ ስለ ነበረ ሙሴ አዘዘና። ወንድ ወይም ሴት ለመቅደስ ስጦታ ከዚህ የበለጠ የሚያመጣ አይኑር ብሎ በሰፈሩ ውስጥ አሳወጀ። ሕዝቡም እንዳያመጡ ተከለከሉ። ፕ,ወአዘዘ ሙሴ ወሰበከ ውስተ ትዕይንት ለዕድኒ ወለአንስትኒ እምይእዜ ኢይግበሩ መባአ ዘዐሥራት ዘመቅደስ ወተከልአ ሕዝብ እንከ አብኦ ።,"And Moses gave commandment, and they caused it to be proclaimed throughout the camp, saying, Let neither man nor woman make any more work for the offering of the sanctuary. So the people were restrained from bringing." +በእነርሱም ዘንድ ያሉት ሥራ ሲሠሩ የነበሩት በልባቸው ጥበበኞች ሁሉ ማደሪያውን ከአሥር መጋረጆች ሠሩ፤ እነርሱንም ከተፈተለ ከጥሩ በፍታ፥ ከሰማያዊም ከሐምራዊም ከቀይም ግምጃ ሠሩ፤ በእነርሱም ላይ ብልህ ሠራተኛ እንደሚሠራ ኪሩቤልን አደረጉባቸው።,እስመ አከሎሙ ለምግባረ ይገብሩ ወተርፎሙ ።,"For the stuff they had was sufficient for all the work to make it, and too much." +የእያንዳንዱ መጋረጃ ርዝመት ሀያ ስምንት ክንድ፥ ወርዱም አራት ክንድ ነበረ፤ የመጋረጆቹ ሁሉ ልክ ትክክል ነበረ።,ወገብሩ ኵሉ ጠቢባን እለ ይገብሩ አልባሲሆሙ ለቅዱሳን ዘይከውኖ ለአሮን ለካህን በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And every wise hearted man among them that wrought the work of the tabernacle made ten curtains of fine twined linen, and blue, and purple, and scarlet: with cherubims of cunning work made he them." +አምስቱንም መጋረጆች እርስ በርሳቸው አጋጠሙ፤ አምስቱንም መጋረጆች እንዲሁ እርስ በርሳቸው አጋጠሙ።,ወገብሩ ዘላዕለ መትከፍት ዘወርቅ ዘደረከኖ ወሕብረ ከብድ ወለይ ፍቱል ወሜላት ክዑብ ።,"The length of one curtain was twenty and eight cubits, and the breadth of one curtain four cubits: the curtains were all of one size." +ከሚጋጠሙትም መጋረጆች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ የሰማያዊውን ግምጃ ቀለበቶች አደረጉ፤ ደግሞ ከተጋጠሙት ከሌሎቹ በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ እንዲሁ አደረጉ።,ወሰጠቅዎ ለቈጽለ ወርቅ ወገብርዎ አፍታለ ከመ ይትፈተል ምስለ ደረከኖ ወምስለ ሕብረ ከብድ ወምስለ ለይ ፍቱል ወምስለ ሜላት ክዑብ ግብረ ማእነም ።,And he coupled the five curtains one unto another: and the other five curtains he coupled one unto another. +አምሳ ቀለበቶችንችን በአንድ መጋረጃ አደረጉ፤ አምሳውንም ቀለበቶች በሁለተኛው መጋረጃ ዘርፍ አደረጉ፤ ቀለበቶቹ እርስ በርሳቸው ፊት ለፊት የሚተያዩ ነበሩ።,ወገብርዎ ልብሰ መትከፍት ዘይወርድ ውስተ ክልኤሆን መታክፊሁ ግብረ ማእነም ዘበበይኑ ፅፉር ፤,"And he made loops of blue on the edge of one curtain from the selvedge in the coupling: likewise he made in the uttermost side of another curtain, in the coupling of the second." +አምሳም የወርቅ መያዣዎች ሠሩ፤ መጋረጆችንም እርስ በርሳቸው በመያዣዎች አጋጠሙአቸው፤ አንድ ማደሪያም ሆነ።,ወእንተ ባሕቲትሁ ገብርዎ እምኔሁ በከመ ግብረቱ ዘወርቅ ወያክንት ወበሕብረ ከብድ ወበለይ ፍቱል ወበሜላት ክዑብ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"Fifty loops made he in one curtain, and fifty loops made he in the edge of the curtain which was in the coupling of the second: the loops held one curtain to another." +ከማደሪያውም በላይ ለድንኳን የሚሆኑ መጋረጆችን ከፍየል ጠጕር አደረጉ፤ አሥራ አንድ መጋረጆች አደረጉ።,ወገብሩ ኵሎ እብነ ዘመረግድ ወአውደድዎ ውስተ ወርቅ ወግሉፍ ከመ ግልፈተ ማኅተም በአስማቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And he made fifty taches of gold, and coupled the curtains one unto another with the taches: so it became one tabernacle." +እያንዳንዱም መጋረጃ ርዝመቱ ሠላሳ ክንድ፥ እያንዳንዱም መጋረጃ ወርዱ አራት ክንድ ነበረ፤ የአሥራ አንዱም መጋረጆች መጠናቸው ትክክል ነበረ።,ወወደይዎ ላዕለ መታክፍ ውስተ ልብሰ መትከፍት ዕንቈ ዘተዝካሮሙ ለደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,And he made curtains of goats' hair for the tent over the tabernacle: eleven curtains he made them. +አምስቱንም መጋረጆች እርስ በርሳቸው አንድ አድርገው፥ ስድስቱንም መጋረጆች አንድ አድርገው አጋጠሙአቸው።,ወገብረ ልብሰ ሎግዮን ግብረ ማእነም ዕሡቀ ከመ ግብረተ ልብሰ መትከፍት በወርቅ ወበያክንት ወበሕብረ ከብድ ወለይ ፍቱል ወሜላት ክዑብ ።,"The length of one curtain was thirty cubits, and four cubits was the breadth of one curtain: the eleven curtains were of one size." +ከተጋጠሙትም መጋረጆች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ አምሳ ቀለበቶች አደረጉ፤ ደግሞ ከተጋጠሙት ከሌሎቹ በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ አምሳ ቀለበቶች አደረጉ።,ርቡዕ ወውጡሕ ውእቱ ልብሰ ሎግዮን ባዕ አውዱ ወባዕ ወርዱ እንዘ ውጡሕ ውእቱ ።,"And he coupled five curtains by themselves, and six curtains by themselves." +ድንኳኑም አንድ እንዲሆን ያጋጥሙት ዘንድ አምሳ የናስ መያዣዎችን ሠሩ።,ወተአንመ ውስቴቱ አርባዕቱ ጾታ እንመተ ዘበዕንቍ አሐቲ ጾታ ዘበዕንቍ በሶም ወወራውሬ ወዘመረግድ ዝንቱ ዘአሐዱ ጾታ ።,"And he made fifty loops upon the uttermost edge of the curtain in the coupling, and fifty loops made he upon the edge of the curtain which coupleth the second." +ለማደሪያውም ከግራር እንጨት የሚቆሙትን ሳንቆች አደረጉ።,ወዘካልእ ጾታ በቀይሕ ያክንት ወበጸሊም ያክንት ወበጥልም ።,"And he made fifty taches of brass to couple the tent together, that it might be one." +የሳንቃው ሁሉ ርዝመቱ አሥር ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል ነበረ።,ወሣልስ ጾታ በሊጊር ወአካጤ ወከርከዴን ።,"And he made a covering for the tent of rams' skins dyed red, and a covering of badgers' skins above that." +ለእያንዳንዱም ሳንቃ አንዱን በአንዱ ላይ የሚያያይዙ ሁለት ማጋጠሚያዎች ነበሩ፤ ለማደሪያው ሳንቆች ሁሉ እንዲሁ አደረጉ።,ወራብዕ ጾታ በዕንቍ ዘሕብረ ወርቅ ወበብረሌ ወኦኒክዮን ፤ ወዕውድ በወርቅ ወእሱር በወርቅ ።,"And he made boards for the tabernacle of shittim wood, standing up." +ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቆችን አደረጉ፤,ወውእቱ ዕንቍ በአስማቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ዐሥሩ ወክልኤ በበአስማቲሆሙ ወግሉፋት ከመ ግልፈተ ማኅተም ለለአሐዱ በበስሙ ውስተ ፲ወ፪አንጋድ ።,"The length of a board was ten cubits, and the breadth of a board one cubit and a half." +ከሀያውም ሳንቆች በታች አርባ የብር እግሮች አደረጉ፤ ከእያንዳንዱም ሳንቃ በታች ለሁለቱ ማጋጠሚያዎች ሁለት እግሮች ነበሩ።,ወገብሩ ሎቱ ዘፈረ ዘልብሰ ሎግዮን ፅፉረ ግብረተ ፍትሎ ወወርቅ ንጹሕ ።,"One board had two tenons, equally distant one from another: thus did he make for all the boards of the tabernacle." +ለማደሪያው ለሁለተኛው ወገን በሰሜን በኩል ሀያ ሳንቆች አደረጉ፤,ወገብሩ ክልኤ ከባበ ጥውዮ ወክልኤ ሕለቃተ ወርቅ ።,And he made boards for the tabernacle; twenty boards for the south side southward: +ለእነርሱም አርባ የብር እግሮች፥ ከእያንዳንዱም ሳንቃ በታች ሁለት እግሮች አደረጉ።,ወወደይዎ ለውእቶን ክልኤ ሕለቃተ ወርቅ ውስተ ክልኤሆሙ ጽነፊሁ ለልብሰ ሎግዮን ።,"And forty sockets of silver he made under the twenty boards; two sockets under one board for his two tenons, and two sockets under another board for his two tenons." +ለማደሪያውም በምዕራቡ ወገበስተ ኋላ ስድስት ሳንቆች አደረጉ።,ወወደይዎ ለዝክቱ ፅፍሮ ወርቅ ላዕለ እልክቱ ክልኤ ሕለቃት እምክልኤሆሙ ገበዋቱ ለልብሰ ሎግዮን ወውስተ ክልኤሆሙ ማኅበርቱ ክልኤቱ ፅፍሮ ።,"And for the other side of the tabernacle, which is toward the north corner, he made twenty boards," +ለማደሪያውም ለሁለቱ ማዕዘን በስተ ኋላ ሁለት ሳንቆች አደረጉ።,ወአንበርዎ ላዕለ እልክቱ ክልኤ ከባበ ጥውዮ ወወደይዎ መንገለ መታክፉ ለልብሰ መትከፍት አንጻረ ቅድመ ገጹ ።,"And their forty sockets of silver; two sockets under one board, and two sockets under another board." +ከታችም እስከ ላይ እስከ አንደኛው ቀለበት ድረስ አንድ ሳንቃ ድርብ ነበረ፤ ለሁለቱም ማዕዘን እንዲሁ ሁለት ነበሩ።,ወገብሩ ክልኤ ሕለቃተ ዘወርቅ ፤,And for the sides of the tabernacle westward he made six boards. +ስምንት ሳንቆችና አሥራ ስድስቱ የብር እግሮቻቸው፥ ከእያንዳንዱም ሳንቃ በታች ሁለት ሁለት እግሮች ነበሩ።,ወአንበርዎ መንገለ ክልኤሆን መታክፉ ለልብሰ መትከፍት እምታሕቱ መንገለ ገጹ ኀበ ማኅበርቱ መልዕልተ እንመቱ ለልብሰ መትከፍት ።,And two boards made he for the corners of the tabernacle in the two sides. +ከግራርም እንጨት በማደሪያው በአንደኛው ወገን ላሉት ሳንቆች አምስት መወርወሪያዎች፥,ወአስተአኀዞ ለልብሰ ሎግዮን በሕለቃት ዘላዕሌሁ ውስተ ሕለቃት ዘልብሰ መትከፍት ወእኁዛን በያክንቶሙ ወፅፉራን በእንመት ለልብሰ መትከፍት ከመ ኢይንጦልል ልብሰ ሎግዮን እምውስተ ልብሰ መትከፍት በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And they were coupled beneath, and coupled together at the head thereof, to one ring: thus he did to both of them in both the corners." +በማደሪያውም በሁለተኛው ወገን ላሉት ሳንቆች አምስት መወርወሪያዎች፥ ከማደሪያውም በስተ ኋላ በምዕራቡ ወገን ላሉት ሳንቆች አምስት መወርወሪያዎች አደረጉ።,ወገብሩ ልብሰ ዘስሙ ሂጶዲጤን መትሕተ ልብሰ መትከፍት ግብረ ማእነም ዘኵሉ በደረከኖ ፤,"And there were eight boards; and their sockets were sixteen sockets of silver, under every board two sockets." +መካከለኛውንም መወርወሪያ በሳንቆቹ መካከል ከዳር እስከ ዳር አሳለፉ።,ወፋእሙ ለልብሰ ሂጶዲጤን በመንገለ ማእከሉ እኑም በፅፍሮ ወበዐይን ዘዖዶ ወሩኬብ ።,"And he made bars of shittim wood; five for the boards of the one side of the tabernacle," +ሳንቆቹንም በወርቅ ለበጡአቸው፤ ቀለበቶቻቸውንም የመወርወሪያ ቤት እንዲሆኑላቸው ከወርቅ አደረጉ፤ መወርወሪያዎቹንም በወርቅ ለበጡአቸው።,ወገብሩ ውስተ ዘባኑ ለልብሰ ሂጶዲጤን መትሕቱ ከመ ጽጌ ሮማን ሶበ ትጸጊ በደረከኖ ወበሕብረ ከብድ ወበለይ ፍቱል ወበሜላት ክዑብ ።,"And five bars for the boards of the other side of the tabernacle, and five bars for the boards of the tabernacle for the sides westward." +መጋረጃውንም ከሰማያዊና ከሐምራዊ ከቀይም ግምጃ፥ ከተፈተለም ከጥሩ በፍታ አደረጉ፤ ብልህ ሠራተኛ እንደሚሠራ ኪሩቤልን በእርሱ ላይ አደረጉ።,ወገብሩ ጸናጽለ ዘወርቅ ወወደይዎ ለጸናጽሉ ውስተ ጽነፊሁ ለልብሰ ሂጶዲጤን ውስተ ዐውዱ ማእከለ ዝክቱ ፍሬ ሮማን ፤,And he made the middle bar to shoot through the boards from the one end to the other. +ከግራርም እንጨት አራት ምሰሶች አደረጉለት፥ በወርቅም ለበጡአቸው፤ ኩላቦቻቸው የወርቅ ነበሩ፤ ለእነርሱም አራት የብር እግሮች አደረጉ።,ጸነጽለተ ወርቅ ዐውዱ ወፍሬ ሮማን ውስተ ጽንፉ ለልብሰ ሂጶዲጤን ውስተ ዐውዱ በዘቦ ይገብሩ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And he overlaid the boards with gold, and made their rings of gold to be places for the bars, and overlaid the bars with gold." +ለድንኳኑም ደጃፍ ከሰማያዊና ከሐምራዊ ከቀይም ግምጃ፥ ከተፈተለም ከጥሩ በፍታ በጥልፍ አሠራር የተሠራ መጋረጃ አደረጉ፤,ወገብሩ አልባሰ ዐፅፍ ዘሜላት ግብረ ማእነም ለአሮን ወለደቂቁ ፤,"And he made a vail of blue, and purple, and scarlet, and fine twined linen: with cherubims made he it of cunning work." +አምስቱንም ምሰሶች፥ ኩላቦቻቸውንም አደረጉ፤ ጕልላቶቻቸውንና ዘንጎቻቸውንም በወርቅ ለበጡአቸው፤ አምስቱም እግሮቻቸው የናስ ነበሩ።,ወልብሰ ቂዳርስ ዘሜላት ወልብሰ ሚጥራ ዘሜላት ወልብሰ ቃስ ዘሜላት ክዑብ ፤,"And he made thereunto four pillars of shittim wood, and overlaid them with gold: their hooks were of gold; and he cast for them four sockets of silver." +ሙሴም የዮቶርን የአማቱን የምድያምን ካህን በጎች ይጠብቅ ነበር፤ ወደ ምድረ በዳ ዳርቻም በጎቹን ነዳ፥ ወደ እግዚአብሔርም ተራራ ወደ ኮሬብ መጣ።,ወሀሎ ሙሴ ይርዒ አባግዐ ዮቶር ሐሙሁ ማርየ ምድያም ወወሰደ አባግዒሁ ሐቅለ ወበጽሐ ውስተ ኮሬብ ደብረ እግዚአብሔር ።,"Now Moses kept the flock of Jethro his father in law, the priest of Midian: and he led the flock to the backside of the desert, and came to the mountain of God, even to Horeb." +የእግዚአብሔርም መልአክ በእሳት ነበልባል በእሾህ ቍጥቋጦ መካከል ታየው፤ እነሆም ቍጥቋጦው በእሳት ሲነድድ ቍጥቋጦውም ሳይቃጠል አየ።,ወአስተርአዮ ለሙሴ መልአከ እግዚአብሔር በነደ እሳት እምዕፀት ወርእየ ሙሴ ከመ እምዕፀት ይነድድ እሳት ወዕፀታ ኢትውዒ ።,"And the angel of the LORD appeared unto him in a flame of fire out of the midst of a bush: and he looked, and, behold, the bush burned with fire, and the bush was not consumed." +ሙሴም። ልሂድና ቍጥቋጦው ስለ ምን አልተቃጠለም ይህን ታላቅ ራእይ ልይ አለ።,ወይቤ ሙሴ እብጻሕ እርአይ ዘራእየ ዐቢየ እፎ ከመ ኢትውዒ ዛዕፀት ።,"And Moses said, I will now turn aside, and see this great sight, why the bush is not burnt." +እግዚአብሔር እርሱ ይመለከት ዘንድ እንደ መጣ ባየ ጊዜ እግዚአብሔር ከቍጥቋጦው ውስጥ እርሱን ጠርቶ። ሙሴ፥ ሙሴ ሆይ አለ።,ወሶበ ርእየ እግዚእ ከመ መጽአ ይርአይ ጸውዖ እግዚእ እምዕፀት ወይቤሎ ሙሴ ሙሴ ወይቤ ምንትኑ ውእቱ ።,"And when the LORD saw that he turned aside to see, God called unto him out of the midst of the bush, and said, Moses, Moses. And he said, Here am I." +እርሱም። እነሆኝ አለ። ወደዚህ አትቅረብ፤ አንተ የቆምህባት ስፍራ የተቀደሰች መሬት ናትና ጫማህን ከእግርህ አውጣ አለው።,ወይቤሎ ኢትቅረብ ዝየ ፍታኅ አሣእኒከ እምእገሪከ እስመ መካን እንተ አንተ ትቀውም ምድር ቅድስት ይእቲ ።,"And he said, Draw not nigh hither: put off thy shoes from off thy feet, for the place whereon thou standest is holy ground." +ደግሞም። እኔ የአባትህ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ አለው። ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ያይ ዘንድ ፈርቶአልና ፊቱን ሸፈነ።,ወይቤሎ አነ ውእቱ አምላከ አቡከ አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ ወአምላከ ያዕቆብ ወሜጠ ሙሴ ገጾ እስመ ፈርሀ ነጽሮ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"Moreover he said, I am the God of thy father, the God of Abraham, the God of Isaac, and the God of Jacob. And Moses hid his face; for he was afraid to look upon God." +እግዚአብሔርም አለ። በግብፅ ያለውን የሕዝቤን መከራ በእውነት አየሁ፥ ከአስገባሪዎቻቸውም የተነሣ ጩኸታቸውን ሰማሁ፤ ሥቃያቸውንም አውቄአለሁ፤,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ርእየ ርኢኩ ሥቃዮሙ ለሕዝብየ እለ ውስተ ግብጽ ወአውያቶሙ ሰማዕኩ እምነዳእተ ገባር ወአእመርኩ ጻዕሮሙ ።,"And the LORD said, I have surely seen the affliction of my people which are in Egypt, and have heard their cry by reason of their taskmasters; for I know their sorrows;" +ከግብፃውያንም እጅ አድናቸው ዘን��፥ ከዚያችም አገር ወተትና ማር ወደምታፈስሰው አገር ወደ ሰፊይቱና ወደ መልካሚቱ አገር ወደ ከነዓናውያንም ወደ ኬጢያውያንም ወደ አሞራውያንም ወደ ፌርዛውያንም ወደ ኤዊያውያንም ወደ ኢያቡሳውያንም ስፍራ አወጣቸው ዘንድ ወረድሁ።,ወወረድኩ ከመ አድኅኖሙ እምእደ ግብጽ ወእስዶሙ ውስተ ምድር ሠናይት ወብዝኅት ወአወፅኦሙ እምይእቲ ምድር ውስተ ምድር እንተ ትውኅዝ ሐሊበ ወመዓረ ውስተ መካኖሙ ለከናኔዎን ወለኬጤዎን ወለአሞሬዎን ወለፌሬዜዎን ወለኤዌዎን ወለጌርጌሴዎን ወለኢያቡሴዎን ።,"And I am come down to deliver them out of the hand of the Egyptians, and to bring them up out of that land unto a good land and a large, unto a land flowing with milk and honey; unto the place of the Canaanites, and the Hittites, and the Amorites, and the Perizzites, and the Hivites, and the Jebusites." +አሁንም እነሆ የእስራኤል ልጆች ጩኸት ወደ እኔ ወጣ፤ ግብፃውያንም የሚያደርጉባቸውን ግፍ ደግሞ አየሁ።,ወይእዜኒ ናሁ ገዓሮሙ ለደቂቀ እስራኤል በጽሐ ኀቤየ ወርኢኩ አነ ሥቃዮሙ ዘይሣቅይዎሙ ግብጽ ።,"Now therefore, behold, the cry of the children of Israel is come unto me: and I have also seen the oppression wherewith the Egyptians oppress them." +አሁንም ና፥ ሕዝቤን የእስራኤልን ልጆች ከግብፅ ታወጣ ዘንድ ወደ ፈርዖን እልክሃለሁ።,ወይእዜኒ ነዓ እፈኑከ ኀበ ፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ወታወጽእ ሕዝብየ ደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብጽ ።,"Come now therefore, and I will send thee unto Pharaoh, that thou mayest bring forth my people the children of Israel out of Egypt." +ሙሴም እግዚአብሔርን። ወደ ፈርዖን የምሄድ የእስራኤልንም ልጆች ከግብፅ የማወጣ እኔ ማን ነኝ? አለው።,ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብሔር መኑ አነ ከመ እሑር ኀበ ፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ወከመ አውጽኦሙ ለደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብጽ ።,"And Moses said unto God, Who am I, that I should go unto Pharaoh, and that I should bring forth the children of Israel out of Egypt?" +እርሱም። በእውነት እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤ እኔም እንደ ላክሁህ ምልክትህ ይህ ነው፤ ሕዝቡን ከግብፅ ባወጣህ ጊዜ በዚህ ተራራ ላይ ለእግዚአብሔር ትገዛላችሁ አለ።,ወይቤሎ እግዚእ እስመ አነ ሀለውኩ ምስሌከ ወዝንቱ ተአምር ለከ ከመ አነ እፌንወከ ሶበ አውጻእካሆሙ ለሕዝብየ እምብሔረ ግብጽ ወትፀመድዎ ለእግዚአብሔር በዝ ደብር ።,"And he said, Certainly I will be with thee; and this shall be a token unto thee, that I have sent thee: When thou hast brought forth the people out of Egypt, ye shall serve God upon this mountain." +ሙሴም እግዚአብሔርን። እነሆ፥ እኔ ወደ እስራኤል ልጆች በመጣሁ ጊዜ። የአባቶቻችሁ አምላክ ወደ እናንተ ላከኝ ባልሁም ጊዜ። ስሙስ ማን ነው? ባሉኝ ጊዜ፥ ምን እላቸዋለሁ? አለው።,ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብሔር ወናሁ አነ አሐውር ኀበ ደቂቀ እስራኤል ወእብሎሙ አምላከ አበዊክሙ ፈነወኒ ኀቤክሙ ወይስእሉኒ ስሞሂ ምንተ እብሎሙ ።,"And Moses said unto God, Behold, when I come unto the children of Israel, and shall say unto them, The God of your fathers hath sent me unto you; and they shall say to me, What is his name? what shall I say unto them?" +እግዚአብሔርም ሙሴን። ያለና የሚኖር እኔ ነኝ አለው፤ እንዲህ ለእስራኤል ልጆች። ያለና የሚኖር ወደ እናንተ ላከኝ ትላለህ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር አነ ውእቱ ዘሀሎ ወይቤሎ ከመዝ ትብሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ዘሀሎ ፈነወኒ ኀቤክሙ ።,"And God said unto Moses, I AM THAT I AM: and he said, Thus shalt thou say unto the children of Israel, I AM hath sent me unto you." +እግዚአብሔርም ደግሞ ሙሴን አለው። ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ትላለህ። የአባቶቻችሁ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ እግዚአብሔር ወደ እናንተ ላከኝ፤ ይህ ለዘላለሙ ስሜ ነው፥ እስከ ልጅ ልጅ ድረስም መታሰቢያዬ ይህ ነው።,ወዓዲ ይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ከመዝ ትብሎሙ ለደቂቀ እስራኤል እግዚእ አምላከ አበዊክሙ ፈነወኒ ኀቤክሙ ዝውእቱ ስምየ ���ለዓለም ወዝክርየ ለትውልደ ትውልድ ።,"And God said moreover unto Moses, Thus shalt thou say unto the children of Israel, The LORD God of your fathers, the God of Abraham, the God of Isaac, and the God of Jacob, hath sent me unto you: this is my name for ever, and this is my memorial unto all generations." +ሂድ የእስራኤልንም ሽማግሌዎች ሰብስብ። እግዚአብሔር የአባቶቻችሁ አምላክ የአብርሃም የይስሐቅም የያዕቆብም አምላክ። መጐብኘትን ጐበኘኋችሁ፥ በግብፅም የሚደረግባችሁን አየሁ፤,ወመጺአከ አአስተጋብእ ርሥኣኒክሙ ለደቂቀ እስራኤል ወትብሎሙ እግዚእ አምላከ አበዊክሙ አስተርአየኒ አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ ወአምላከ ያዕቆብ እንዘ ይብል ኀውጾ ኀወጽኩክሙ በእንተ ኵሉ እንተ በጽሐተክሙ በብሔረ ግብጽ ።,"Go, and gather the elders of Israel together, and say unto them, The LORD God of your fathers, the God of Abraham, of Isaac, and of Jacob, appeared unto me, saying, I have surely visited you, and seen that which is done to you in Egypt:" +ከግብፅም መከራ ወደ ከነዓናውያን ወደ ኬጢያውያንም ወደ አሞራውያንም ወደ ፌርዛውያንም ወደ ኤዊያውያንም ወደ ያቡሳውያንም አገር ወተትና ማር ወደምታፈስስ አገር አወጣችኋለሁ አልሁ ብሎ ተገለጠልኝ በላቸው።,ወእቤ እንሣእክሙ እምሥቃየ ግብጽ ወአዐርገክሙ ውስተ ምድረ ከናኔዎን ወኬጤዎን ወኤዌዎን ወአሞሬዎን ወፌሬዜዎን ወጌርጌሴዎን ወኢያቡሴዎን ውስተ ምድር እንተ ትውኅዝ ሐሊበ ወመዓረ ።,"And I have said, I will bring you up out of the affliction of Egypt unto the land of the Canaanites, and the Hittites, and the Amorites, and the Perizzites, and the Hivites, and the Jebusites, unto a land flowing with milk and honey." +እነርሱም ቃልህን ይሰማሉ፤ አንተና የእስራኤል ሽማግሌዎች ወደ ግብፅ ንጉሥ ትገባላችሁ። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር ተገለጠልን፤ አሁንም ለአምላካችን ለእግዚአብሔር እንሠዋ ዘንድ የሦስት ቀን መንገድ በምድረ በዳ እንሂድ ትሉታላችሁ።,ወይሰምዑ ቃለከ ወትበውእ አንተ ወአእሩገ እስራኤል ኀበ ንጉሠ ግብጽ ወትብሎ እግዚእ አምላከ ዕብራዊያን ጸውዐነ ወንሑር እንከ ምሕዋረ ሠሉስ ዕለት ውስተ ሐቅል ከመ ንሡዕ ለእግዚእ አምላክነ ።,"And they shall hearken to thy voice: and thou shalt come, thou and the elders of Israel, unto the king of Egypt, and ye shall say unto him, The LORD God of the Hebrews hath met with us: and now let us go, we beseech thee, three days' journey into the wilderness, that we may sacrifice to the LORD our God." +ነገር ግን በጽኑ እጅ ካልሆነ በቀር ትሄዱ ዘንድ የግብፅ ንጉሥ እንደማይፈቅድላችሁ እኔ አውቃለሁ።,ወአነ አአምር ከመ ኢያበውሐክሙ ፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ትፃኡ እንበለ በእድ ጽንዕት ።,"And I am sure that the king of Egypt will not let you go, no, not by a mighty hand." +እኔም እጄን እዘረጋለሁ፥ በማደርግባቸውም ተአምራቴ ሁሉ ግብፅን እመታለሁ፤ ከዚያም በኋላ ይለቅቃችኋል።,ወእሰፍሕ እዴየ ወእቀትሎሙ ለግብጽ በኵሉ መድምምየ ዘእገብር ቦሙ ወእምድኅረዝ ይፌንወክሙ ።,"And I will stretch out my hand, and smite Egypt with all my wonders which I will do in the midst thereof: and after that he will let you go." +በግብፃውያንም ፊት ለዚህ ሕዝብ ሞገስን እሰጣለሁ፤ እንዲህም ይሆናል፤ በሄዳችሁ ጊዜ ባዶ እጃችሁን አትሄዱም፤,ወእሁቦ ሞገሰ ለዝ ሕዝብ ቅድሜሆሙ ለግብጽ ወአመ ተሐውሩ ኢትወፅኡ ዕራቃኒክሙ ።,"And I will give this people favour in the sight of the Egyptians: and it shall come to pass, that, when ye go, ye shall not go empty:" +ነገር ግን እያንዳንዲቱ ሴት ከጎረቤትዋ በቤትዋም ካለችው ሴት የብር ዕቃ የወርቅ እቃ ልብስም ትለምናለች፤ በወንዶችና በሴቶች ልጆቻችሁ ላይ ታደርጉታላችሁ፤ ግብፃውያንንም ትበዘብዛላችሁ።,አላ ታስተውሕስ ብእሲት እምጎራ ወእምኅደርታ ንዋየ ብሩር ወወርቅ ወልብስ ወደይዎ ዲበ ደቂቅክሙ ወዲበ አዋልዲክሙ ወተሐበልይዎሙ ለግብጽ ።,"But every woman shall borrow of her neighbour, and of her that sojourneth in her house, jewels of silver, and jewels of gold, and raiment: and ye shall put them upon your sons, and upon your daughters; and ye shall spoil the Egyptians." +እግዚአብሔርም ይህን ቃል ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ።,ወነበበ እግዚአብሔር ኵሎ ዘቃለ ወይቤ ።,"And God spake all these words, saying," +ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ።,አነ ውእቱ እግዚእ እግዚአብሔር ዘአውፃእኩክሙ እምድረ ግብጽ እምቤተ ምቅናይክሙ ።,"I am the LORD thy God, which have brought thee out of the land of Egypt, out of the house of bondage." +ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።,ኢታምልክ አማልክተ ዘእንበሌየ ።,Thou shalt have no other gods before me. +በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።,ወኢትግበር ለከ አምላከ ከመዘ በውስተ ሰማይ በላዕሉ ወከመዘ በውስተ ምድር በታሕቱ ወበውስተ ማያት ዘበታሕቴሃ ለምድር ።,"Thou shalt not make unto thee any graven image, or any likeness of any thing that is in heaven above, or that is in the earth beneath, or that is in the water under the earth:" +አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውምም፤ በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤,ኢትስግድ ሎሙ ወኢታምልኮሙ እስመ አነ እግዚእ እግዚአብሔር ዚአከ ፤ እግዚአብሔር ቀናኢ አነ ዘእፈዲ ኀጢአተ አብ ለውሉድ እስከ ሣልስት ወራብዕት ትውልድ ለእለ ይጸልዑኒ ።,"Thou shalt not bow down thyself to them, nor serve them: for I the LORD thy God am a jealous God, visiting the iniquity of the fathers upon the children unto the third and fourth generation of them that hate me;" +ለሚወድዱኝ፥ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኝና። ፕ,ወእገብር ምሕረተ ለለ፲፻ለእለ ያፈቅሩኒ ወትእዛዝየ እለ የዐቅቡ ወለእለ የዐቅቡ ሕግየ ።,"And shewing mercy unto thousands of them that love me, and keep my commandments." +የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና።,ኢትምሐል ስመ እግዚአብሔር ፈጣሪከ በሐሰት እስመ ኢያነጽሕ እግዚአብሔር ዘይነሥእ ስሞ በሐሰት ።,Thou shalt not take the name of the LORD thy God in vain; for the LORD will not hold him guiltless that taketh his name in vain. +የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ አስብ።,ተዘከር ዕለተ ሰንበት አጽድቆታ ።,"Remember the sabbath day, to keep it holy." +ስድስት ቀን ሥራ ተግባርህንም ሁሉ አድርግ፤,ሰዱሰ ዕለተ ግበር ተግበረ ቦቱ ኵሎ ትካዘከ ።,"Six days shalt thou labour, and do all thy work:" +ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር ለአምላክህ ሰንበት ነው፤ አንተ፥ ወንድ ልጅህም፥ ሴት ልጅህም፥ ሎሌህም፥ ገረድህም፥ ከብትህም፥ በደጆችህም ውስጥ ያለ እንግዳ በእርሱ ምንም ሥራ አትሥሩ፤,ወበሳብዕት ዕለት ሰንበት ለእግዚአብሔር ለእግዚእከ ኢትግበሩ ባቲ ወኢምንተ ግብረ ኢአንተ ወኢወልድከ ወኢወለትከ ወኢአድግከ ወኢኵሉ እንስሳከ ወኢፈላሲ ዘይነብር ኀቤከ ።,"But the seventh day is the sabbath of the LORD thy God: in it thou shalt not do any work, thou, nor thy son, nor thy daughter, thy manservant, nor thy maidservant, nor thy cattle, nor thy stranger that is within thy gates:" +እግዚአብሔር በስድስት ቀን ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና፤ ስለዚህ እግዚአብሔር የሰንበትን ቀን ባርኮታል ቀድሶታልም።,እስመ በሰዱስ ዕለት ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድረ ወባሕረ ወኵሎ ዘውስቴቱ ወአዕረፈ አመ ሳብዕት ዕለት ፤ በበይነዝ ባረካ እግዚአብሔር ለሳብዕት ዕለት ወአጽደቃ ።,"For in six days the LORD made heaven and earth, the sea, and all that in them is, and rested the seventh day: wherefore the LORD blessed the sabbath day, and hallowed it." +አባትህንና እናትህን አክብር፤ እግዚአብሔር አምላክህ በሚሰጥህ ምድር ዕድሜህ እንዲረዝም።,���ክብር አባከ ወእመከ ከመ ይኩንከ ጽድቀ ፤ ብዙኀ ዕለተ ትረክብ በውስተ ምድር ዘጻድቅት ውእቱ እግዚእ እግዚአብሔር የሀብከ ።,Honour thy father and thy mother: that thy days may be long upon the land which the LORD thy God giveth thee. +አትግደል።,ኢትቅትል ።,Thou shalt not kill. +አታመንዝር።,ኢትዘሙ ።,Thou shalt not commit adultery. +አትስረቅ።,ኢትስርቅ ።,Thou shalt not steal. +በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር።,ስምዐ በሐሰት ኢትስማዕ ለቢጽከ ስምዐ በሐሰት ።,Thou shalt not bear false witness against thy neighbour. +የባልንጀራህን ቤት አትመኝ፤ የባልንጀራህን ሚስት ሎሌውንም ገረዱንም በሬውንም አህያውንም ከባልንጀራህ ገንዘብ ሁሉ ማናቸውንም አትመኝ።,ኢትፍቶ ብእሲተ ካልእከ ፤ ኢትፍቶ ቤቶ ለካልእከ ወኢገራህቶ ወኢገብሮ ወኢአመቶ ወኢላህሞ ወኢብዕራዊሁ ወኢኵሎ በውስተ እንስሳሁ ዘአጥረየ አጥርዮ ቢጽከ ።,"Thou shalt not covet thy neighbour's house, thou shalt not covet thy neighbour's wife, nor his manservant, nor his maidservant, nor his ox, nor his ass, nor any thing that is thy neighbour's." +ሕዝቡም ሁሉ ነጐድጓዱንና መብረቁን፥ የቀንደ መለከቱን ድምፅ፥ ተራራውንም ሲጤስ አዩ፤ ሕዝቡም ባዩ ጊዜ ተርበደበዱ፥ ርቀውም ቆሙ።,ወኵሉ ሕዝብ ይሬኢ ቃለ ወብርሃነ ዘለንጰስ ወቃለ ዘመጥቅዕ ወደብሩ ይጠይስ ወፈሪሆ ኵሉ ሕዝብ ቆመ ርኁቀ ።,"And all the people saw the thunderings, and the lightnings, and the noise of the trumpet, and the mountain smoking: and when the people saw it, they removed, and stood afar off." +ሙሴንም። አንተ ተናገረን እኛም እንሰማለን፤ እንዳንሞት ግን እግዚአብሔር አይናገረን አሉት።,ወይቤልዎ ለሙሴ አንተ ተናገር ምስሌነ ወይትናገር እግዚአብሔር ምስሌከ ከመ ኢንሙት ።,"And they said unto Moses, Speak thou with us, and we will hear: but let not God speak with us, lest we die." +ሙሴም ለሕዝቡ። እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ፥ ኃጢያትንም እንዳትሠሩ እርሱን መፍራት በልባችሁ ይሆን ዘንድ መጥቶአልና አትፍሩ አለ።,ወይቤሎሙ ሙሴ በእንተዝ ከመ ያመክርክሙ መጽአ እግዚአብሔር ኀቤክሙ ከመ ይኅድር ፍርሀተ ዚአሁ ላዕሌክሙ ከመ ኢተአብሱ ።,"And Moses said unto the people, Fear not: for God is come to prove you, and that his fear may be before your faces, that ye sin not." +ሕዝቡም ርቀው ቆሙ፥ ሙሴም እግዚአብሔር ወዳለበት ወደ ጨለማው ቀረበ።,ወይቀውም ሕዝብ ርሑቀ ወሙሴ ቦአ ውስተ ጣቃ ኀበ ሀለወ እግዚአብሔር ።,"And the people stood afar off, and Moses drew near unto the thick darkness where God was." +እግዚአብሔር ሙሴን አለው። ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በል። እኔ ከሰማይ እንደ ተናገርኋችሁ እናንተ አይታችኋል።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ በሎሙ ለቤተ ያዕቆብ ወዜንዎሙ ለውሉደ እስራኤል ከመ እምሰማይ ተናገርኩክሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Thus thou shalt say unto the children of Israel, Ye have seen that I have talked with you from heaven." +በአጠገቤ ምንም አታድርጉ፤ የብር አማልክት የወርቅም አማልክት ለእናንተ አታድርጉ።,ኢታምልኩ አምላከ ዘብሩር ወኢታምልኩ አምላከ ዘወርቅ ወኢትግበሩ ለክሙ ዘከመዝ አምላከ ።,"Ye shall not make with me gods of silver, neither shall ye make unto you gods of gold." +የጭቃ መሠዊያ ሥራልኝ፥ የሚቃጠለውንና የደኅንነት መሥዋዕትህን በጎችህንም በሬዎችህንም ሠዋበት፤ ስሜን በማሳስብበት ስፍራ ሁሉ ወደ አንተ መጥቼ እባርክሃለሁ።,ምሥዋዐ በውስተ ምድር ግበር ሊተ ወሡዕ በውስቴታ መባአክሙ ወቤዛክሙ በግዐ ወአልህምተ በኵሉ መካን በኀበ ሰመይኩ ስምየ በህየ ወእመጽእ ኀቤከ ወእባርከከ ።,"An altar of earth thou shalt make unto me, and shalt sacrifice thereon thy burnt offerings, and thy peace offerings, thy sheep, and thine oxen: in all places where I record my name I will come unto thee, and I will bless thee." +የድንጋይም መሠዊያ ብታደርግልኝ ብረት በነካው ድንጋይ አትሥራው፤ በመሣሪያ ብትነካው ታረክሰዋለህና።,ወለእመ ምሥዋዐ ዘእብን ገበርከ ሊተ ኢትንድቆሙ ፈጺሐከ እስመ መ��ባሕተከ አንበርከ ላዕሌሁ ወአርኰስከ ።,"And if thou wilt make me an altar of stone, thou shalt not build it of hewn stone: for if thou lift up thy tool upon it, thou hast polluted it." +ኃፍረተ ሥጋህ በእርሱ እንዳይገለጥ ወደ መሠዊያዬ በደረጃ አትውጣ።,ኢታዕርግ መዓርገ በውስተ ምሥዋዕየ ኢይትከሠት ምኅፋሪከ በህየ ።,"Neither shalt thou go up by steps unto mine altar, that thy nakedness be not discovered thereon." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ሁለት የድንጋይ ጽላቶች እንደ ፊተኞች አድርገህ ጥረብ፤ በሰበርኻቸው በፊተኞቹ ጽላቶች የነበሩትን ቃሎች እጽፍባቸዋለሁ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ወቅር ለከ ክልኤ ጽላተ ዘእብን በከመ ቀዳምያት ወዕረግ ኀቤየ ውስተ ደብር ወእጽሕፍ ውስተ ውእቶን ጽላት ዝክተ ነገረ ዘሀሎ ውስተ ቀዳምያት ጽላት እለ ቀጥቀጥከ ።,"And the LORD said unto Moses, Hew thee two tables of stone like unto the first: and I will write upon these tables the words that were in the first tables, which thou brakest." +ነገም የተዘጋጀህ ሁን፥ በማለዳም ወደ ሲና ተራራ ወጥተህ በዚያ በተራራው ራስ ላይ በፊቴ ቁም።,ወኩን ድልወ ለነግህ ወተዐርግ ውስተ ደብረ ሲና ወቁመኒ ህየ ውስተ ርእሰ ደብር ።,"And be ready in the morning, and come up in the morning unto mount Sinai, and present thyself there to me in the top of the mount." +ከአንተም ጋር ማንም ሰው አይውጣ፥ በተራራውም ሁሉ ማንም አይታይ፤ መንጎችና ከብቶችም በዚያ ተራራ ፊት አይሰማሩ።,ወአልቦ ዘየዐርግ ምስሌከ ወአልቦ ዘየሀሉ ውስተ ኵሉ ደብሩ ወአባግዕኒ ወአልህምትኒ ኢይትረዐዩ ቅሩቦ ለውእቱ ደብር ።,"And no man shall come up with thee, neither let any man be seen throughout all the mount; neither let the flocks nor herds feed before that mount." +ሙሴም እንደ ፊተኞቹ አድርጎ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠረበ፤ በነጋውም ማልዶ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ወደ ሲና ተራራ ወጣ፥ ሁለቱንም የድንጋይ ጽላቶች በእጁ ወሰደ፥,ወወቀረ ሙሴ ክልኤ ጽላተ እለ እብን በከመ ቀዳምያት ወጌሠ ሙሴ በጽባሕ ወዐርገ ውስተ ደብረ ሲና በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ወነሥአ ሙሴ ምስሌሁ እልክተ ክልኤ ጽላተ እለ እብን ።,"And he hewed two tables of stone like unto the first; and Moses rose up early in the morning, and went up unto mount Sinai, as the LORD had commanded him, and took in his hand the two tables of stone." +እግዚአብሔርም በደመናው ውስጥ ወረደ፥ በዚያም ከእርሱ ጋር ቆመ፥ የእግዚአብሔርንም ስም አወጀ።,ወወረደ እግዚአብሔር በደመና ወቆመ ህየ ወጸወዐ በስመ እግዚእ ።,"And the LORD descended in the cloud, and stood with him there, and proclaimed the name of the LORD." +እግዚአብሔርም በፊቱ አልፎ። እግዚአብሔር፥ እግዚአብሔር መሐሪ፥ ሞገስ ያለው፥ ታጋሽም፥ ባለ ብዙ ቸርነትና እውነት፥,ወኀለፈ እግዚእ እንተ ቅድመ ገጹ ወስምየ እግዚእ እግዚአብሔር መሓሪ ወመስተሣህል ርኁቀ መዐት ወብዙኀ ምሕረት ወጻድቅ ፤,"And the LORD passed by before him, and proclaimed, The LORD, The LORD God, merciful and gracious, longsuffering, and abundant in goodness and truth," +እስከ ሺህ ትውልድም ቸርነትን የሚጠብቅ፥ አበሳንና መተላለፍን ኃጢአትንም ይቅር የሚል፥ በደለኛውንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችንም ኃጢአት በልጆች እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድም በልጅ ልጆች የሚያመጣ አምላክ ነው ሲል አወጀ።,ዘየዐቅባ ለጽድቅ ወይገብር ምሕረተ ላዕለ አእላፍ ዘያሴስል ዐመፃ ወጌጋየ ወኀጢአተ ወለመአብስ ኢያነጽሖ ዘያገብእ ኀጣውአ አበው ላዕለ ውሉድ ወላዕለ ውሉደ ውሉድ ላዕለ ሣልስት ወራብዕት ትውልድ ።,"Keeping mercy for thousands, forgiving iniquity and transgression and sin, and that will by no means clear the guilty; visiting the iniquity of the fathers upon the children, and upon the children's children, unto the third and to the fourth generation." +ሙሴም ፈጥኖ ወደ መሬት ተጐነበሰና ሰገደ።,ወጐጕአ ሙሴ ወደነነ ውስተ ምድር ወሰገደ ለእግዚአብሔር ።,"And Moses made haste, and bowed his head toward the earth, and worshipped." +አቤቱ በፊትህስ ሞገስን አግኝ�� እንደ ሆነ፥ ይህ አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነውና ጌታዬ በመካከላችን ይሂድ፤ ጠማማነታችንንና ኃጢአታችንንም ይቅር በለን፥ ለርስትህም ተቀበለን አለ።,ወይቤ ሙሴ ለእመ ረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ ይሑር እግዚእየ ምስሌነ እስመ ዝንቱ ሕዝብ ጽኑዐ ክሳድ ውእቱ ወተኀድግ አንተ ኀጣውኦ ወአበሳሁ ለሕዝብከ ወንከውን ለከ ።,"And he said, If now I have found grace in thy sight, O Lord, let my Lord, I pray thee, go among us; for it is a stiffnecked people; and pardon our iniquity and our sin, and take us for thine inheritance." +እርሱም አለው። እነሆ እኔ ቃል ኪዳን አደርጋለሁ፤ በምድር ሁሉ፥ በአሕዛብም ሁሉ ዘንድ እንደ እርሱ ያለ ከቶ ያልተደረገውን ተአምራት በሕዝብህ ሁሉ ፊት አደርጋለሁ፤ እኔም በአንተ ዘንድ የምሠራው ነገር የሚያስፈራ ነውና አንተ ያለህበት ይህ ሕዝብ ሁሉ የእግዚአብሔርን ሥራ ያያል።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ አነ እሠይም ለከ ኪዳነ በቅድመ ኵሉ ሕዝብከ ወእግብር ዐቢያተ ወክቡራተ ዘኢኮነ ውስተ ኵሉ ምድር ወውስተ ኵሉ አሕዛብ ወይሬኢ ኵሉ ሕዝብ ለእለ ውስቴቶሙ ሀሎከ ግብሩ ለእግዚአብሔር እስመ መድምም ውእቱ ዘአነ እገብር ለከ ።,"And he said, Behold, I make a covenant: before all thy people I will do marvels, such as have not been done in all the earth, nor in any nation: and all the people among which thou art shall see the work of the LORD: for it is a terrible thing that I will do with thee." +በዚህ ቀን የማዝዝህን ነገር ጠብቅ፤ እነሆ እኔ አሞራዊውን ከነዓናዊውንም ኬጢያዊውንም ፌርዛዊውንም ኤዊያዊውንም ኢያቡሳዊውንም በፊትህ አወጣለሁ።,ወዑቅ ባሕቱ አንተ ኵሎ ዘአነ እኤዝዘከ ናህ አነ ኣወፅኦሙ እምቅድመ ገጽክሙ ለአሞሬዎን ወለከናኔዎን ወለኬጤዎን ወለፌሬዜዎን ወለሔዌዎን ወለኢያቡሴዎን ።,"Observe thou that which I command thee this day: behold, I drive out before thee the Amorite, and the Canaanite, and the Hittite, and the Perizzite, and the Hivite, and the Jebusite." +በመካከልህ ወጥመድ እንዳይሆኑብህ አንተ በምትሄድባት ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን እንዳታደርግ ተጠንቀቅ፤,ዑቅ እንከ ርእሰከ ከመ ኢትትማሐሉ ምስለ ውእቱ ሰብእ እለ ይተርፉ ውስተ ይእቲ ምድር እንተ ውስቴታ ትበውኡ ከመ ኢይኩን ጌጋይ ላዕሌክሙ ።,"Take heed to thyself, lest thou make a covenant with the inhabitants of the land whither thou goest, lest it be for a snare in the midst of thee:" +ነገር ግን መሠዊያዎቻቸውን ታፈርሳላችሁ፥ ሐውልቶቻቸውንም ትሰብራላችሁ፥ የማምለኪያ ዓፀዶቻቸውንም ትቈርጣላችሁ፤,ምሥዋዓቲሆሙ ትነሥቱ ወምሰሊሆሙ ትሴበሩ ወአእዋሞሙ ትገዝሙ ወግልፎ አማልክቲሆሙ ታውዕዩ በእሳት ።,"But ye shall destroy their altars, break their images, and cut down their groves:" +ስሙ ቀናተኛ የሆነ እግዚአብሔር ቅንዓት ያለው አምላክ ነውና ለሌላ አምላክ አትስገድ።,እስመ ኢትሰግዱ ለካልእ አምላክ እስመ እግዚእ እግዚአብሔር ቀናጺ ስሙ ወእግዚአብሔርሰ ቀናኢ ውእቱ ።,"For thou shalt worship no other god: for the LORD, whose name is Jealous, is a jealous God:" +በዚያች ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን እንዳታደርግ፥ እነርሱ አምላኮቻቸውን ተከትለው ባመነዘሩና በሠዉላቸው ጊዜ እንዳይጠሩህ፥ ከመሥዋዕታቸውም እንዳትበላ፥,ዮጊ ትትማሐል ምስለ እለ ይነብሩ ውስተ ይእቲ ምድር ወይዜምዉ ድኅረ አማልክቲሆሙ ወይሠውዑ ለአማልክቲሆሙ ወይጼውዑከ ወትበልዕ እምውስተ መሥዋዕቶሙ ።,"Lest thou make a covenant with the inhabitants of the land, and they go a whoring after their gods, and do sacrifice unto their gods, and one call thee, and thou eat of his sacrifice;" +ሴት ልጆቻቸውንም ከወንድ ልጆችህ ጋር እንዳታጋባ፥ ልጆቻቸውም አምላኮቻቸውን ተከትለው ሲያመነዝሩ ከአምላኮቻቸው በኋላ ሄደው አመንዝረውም ልጆችህን እንዳያስቱ ተጠንቀቅ።,ወትነሥእ እምውስተ አዋልዲሆሙ ለደቂቅከ ወአዋልዲከ ትሁብ ለደቂቆሙ ወይዜምዋ አዋልዲከ ድኅረ አማልክቲሆሙ ወያዜምውዎሙ ��ደቂቅከ ድኅረ አማልክቲሆሙ ።,"And thou take of their daughters unto thy sons, and their daughters go a whoring after their gods, and make thy sons go a whoring after their gods." +ቀልጠው የተሠሩትን የአማልክት ምስሎች ለአንተ አታድርግ።,ወአማልክተ ዘስብኮ ኢትግበር ለከ ።,Thou shalt make thee no molten gods. +የቂጣውን በዓል ትጠብቀዋለህ። በአቢብ ወር ከግብፅ ወጥተሃልና በታዘዘው ዘመን በአቢብ ወር እንዳዘዝሁህ ሰባት ቀን ቂጣ እንጀራ ብላ።,ወሕገ ናእት ዕቀብ ሰቡዐ መዋዕለ ብላዕ ናእተ በከመ አዘዝኩከ በዘመኑ በወርኀ ሚያዝያ እስመ በወርኀ ሚያዝያ ወፃእከ እምድረ ግብጽ ።,"The feast of unleavened bread shalt thou keep. Seven days thou shalt eat unleavened bread, as I commanded thee, in the time of the month Abib: for in the month Abib thou camest out from Egypt." +ማኅፀንንም የሚከፍት ሁሉ የእኔ ነው፤ የከብትህም ተባት በኵር ሁሉ፥ በሬም ቢሆን በግም ቢሆን፥ የእኔ ነው።,ኵሉ ተባዕት ዘይፈትሕ ማኅፀነ ሊተ ውእቱ በኵሩ ለላህም ወበኵሩ ለበግዕ ።,"All that openeth the matrix is mine; and every firstling among thy cattle, whether ox or sheep, that is male." +የአህያውንም በኵር በጠቦት ትዋጀዋለህ፤ ባትዋጀውም አንገቱን ትሰብረዋለህ። የልጆችህንም በኵር ሁሉ ትዋጃለህ። በፊቴም አንድ ሰው ባዶ እጁን አይታይ።,ወበኵሩ ለአድግ ወትቤዝዎ በበግዕ ወእመሰ ኢቤዘውካሁ ሤጦ ትሁብ ወኵሎ በኵረ ውሉድከ ትቤዙ ወኢታስተርኢ ቅድሜየ ዕራቅከ ።,"But the firstling of an ass thou shalt redeem with a lamb: and if thou redeem him not, then shalt thou break his neck. All the firstborn of thy sons thou shalt redeem. And none shall appear before me empty." +ስድስት ቀን ትሠራለህ፥ በሰባተኛውም ቀን ታርፋለህ፤ በምታርስበትና በምታጭድበት ዘመን ታርፋለህ።,ሰዱሰ መዋዕለ ትገብር ግብረከ ወበሳብዕት ዕለት ታዐርፍ ታዐርፍ ዘርአ ወታዐርፍ ዐፂደ ።,"Six days thou shalt work, but on the seventh day thou shalt rest: in earing time and in harvest thou shalt rest." +የሰባቱንም ሱባዔ በዓል ታደርጋለህ፥ እርሱም የስንዴ መከር በኵራት ነው፤ በዓመቱም ፍጻሜ የመክተቻ በዓል ታደርጋለህ።,ወበዓለ ሰንበት ትገብር ሊተ አመ ይቀድሙ ዐፂደ ስርናይ ወበዓለ ምኵራብ ማእከለ ዓመት ።,"And thou shalt observe the feast of weeks, of the firstfruits of wheat harvest, and the feast of ingathering at the year's end." +በአንተ ዘንድ ያለው ወንድ ሁሉ በእስራኤል አምላክ በጌታ በእግዚአብሔር ፊት በዓመት ሦስት ጊዜ ይታይ።,ሠለስተ ዘመነ ለዓመት ያስተርኢ ኵሉ ተባዕትከ ቅድመ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ።,"Thrice in the year shall all your men children appear before the Lord GOD, the God of Israel." +አሕዛብን ከፊትህ አወጣለሁ፥ አገርህንም አሰፋለሁ፤ በአምላክህም በእግዚአብሔር ፊት ለመታየት በዓመት ሦስት ጊዜ ስትወጣ ማንም ምድርህን አይመኝም።,ወአመ አወፅኦሙ ለአሕዛብ እምቅድመ ገጽከ ወእሰፍሖ ለአድዋሊከ ወአልቦ ዘይፈትዋ መኑሂ ለምድርከ ወሶበ ተዐርግ ታስተርኢ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክከ ሠለስተ ዘመነ ለዓመት ።,"For I will cast out the nations before thee, and enlarge thy borders: neither shall any man desire thy land, when thou shalt go up to appear before the LORD thy God thrice in the year." +የመሥዋዕቴን ደም ከቦካ እንጀራ ጋር አትሠዋ፤ የፋሲካውም በዓል መሥዋዕት እስከ ነገ አይደር።,ኢትዝባሕ ብሑአ ደም መሥዋዕትየ ወኢይቢት ለነግህ ዘዘብሑ ለበዓለ ፋሲካ ።,Thou shalt not offer the blood of my sacrifice with leaven; neither shall the sacrifice of the feast of the passover be left unto the morning. +በዚያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ፤ እንጀራም አልበላም፥ ውኃም አልጠጣም። በጽላቶቹም አሥሩን የቃል ኪዳን ቃሎች ጻፈ።,ቀዳሜ እክለ ምድርከ ትወስድ ቤተ እግዚአብሔር አምላክከ ፤ ወኢታብስል በግዐ እንዘ ይጠቡ ሐሊበ እሙ ።,The first of the firstfruits of thy land thou shalt bring unto the house of the LORD thy God. Thou shalt not seethe a kid in his mother's milk. +እንዲህም ሆነ፤ ሙሴ ከሲና ተራ�� በወረደ ጊዜ ሁለቱ የምስክር ጽላቶች በሙሴ እጅ ነበሩ፤ ሙሴም ከተራራው በወረደ ጊዜ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለ ተነጋገረ የፊቱ ቁርበት እንዳንጸባረቀ አላወቀም ነበር።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ጸሐፍ ለከ ዘንተ ነገረ እስመ በዝንቱ ነገር ኣቀውም ለከ ኪዳነ ወለእስራኤል ።,"And the LORD said unto Moses, Write thou these words: for after the tenor of these words I have made a covenant with thee and with Israel." +አሮንና የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ሙሴን ባዩ ጊዜ፥ እነሆ የፊቱ ቁርበት አንጸባረቀ፤ ወደ እርሱም ይቀርቡ ዘንድ ፈሩ።,ወሀሎ ህየ ሙሴ ቅድመ እግዚአብሔር ፵ዕለተ ወ፵ሌሊተ ፤ እክለ ኢበልዐ ወማየ ኢሰትየ ወጸሐፈ ውስተ ጽላት ዘንተ ነገረ ፲ቃለ ።,"And he was there with the LORD forty days and forty nights; he did neither eat bread, nor drink water. And he wrote upon the tables the words of the covenant, the ten commandments." +ሙሴም ጠራቸው፤ አሮንም የማኅበሩን አለቆች ሁሉ ወደ እርሱ ተመለሱ፤ ሙሴም ተናገራቸው።,ወሶበ ወረደ ሙሴ እምደብረ ሲና ወሀለዋ ክልኤ ጽላት ውስተ እደዊሁ ለሙሴ ወእንዘ ይወርድ እምውስተ ደብር ወኢያእመረ ሙሴ ከመ ተሰብሐ ሕብረ ገጹ እንዘ ይትናገር ምስለ እግዚአብሔር ።,"And it came to pass, when Moses came down from mount Sinai with the two tables of testimony in Moses' hand, when he came down from the mount, that Moses wist not that the skin of his face shone while he talked with him." +ከዚያም በኋላ የእስራኤል ልጆች ሁሉ ቀረቡ፤ እግዚአብሔርም በሲና ተራራ የተናገረውን ነገር ሁሉ አዘዛቸው።,ወሶበ ርእይዎ አሮን ወኵሉ ደቂቀ እስራኤል ለሙሴ ከመ ተሰብሐ ርእየተ ሕብረ ገጹ ፈርሁ ቀሪቦቶ ።,"And when Aaron and all the children of Israel saw Moses, behold, the skin of his face shone; and they were afraid to come nigh him." +ሙሴም ለእነርሱ ተናግሮ ከጨረሰ በኋላ በፊቱ መሸፈኛ አደረገ።,ወጸውዖሙ ሙሴ ወገብኡ ኀቤሁ አሮን ወኵሉ መኳንንተ ተዕይንት ወነገሮሙ ሙሴ ።,And Moses called unto them; and Aaron and all the rulers of the congregation returned unto him: and Moses talked with them. +ሙሴም ከእርሱ ጋር ሲነጋገር ወደ እግዚአብሔር በገባ ጊዜ እስኪ ወጣ ድረስ መሸፈኛውን ከፊቱ አነሣ፤ በወጣም ጊዜ ለእስራኤል ልጆች የታዘዘውን ነገር ነገረ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ቀርቡ ኀቤሁ ኵሉ ደቂቀ እስራኤል ወአዘዞሙ ኵሎ ዘነገሮ እግዚአብሔር በደብረ ሱና ።,And afterward all the children of Israel came nigh: and he gave them in commandment all that the LORD had spoken with him in mount Sinai. +የእስራኤልም ልጆች የሙሴን ፊት ቁርበት እንዳንጸባረቀ ያዩ ነበር፤ እርሱም ከእርሱ ጋር ሊነጋገር እስኪገባ ድረስ እንደ ገና በፊቱ መሸፈኛ ያደርግ ነበር።,ወሶበ አኅለቀ ተናግሮቶሙ ወደየ ላዕለ ገጹ ግልባቤ በዘ ይሴውር ገጾ ።,"And till Moses had done speaking with them, he put a vail on his face." +ሙሴም የእስራኤልን ልጆች ማኅበር ሁሉ ሰብስቦ እንዲህ አላቸው። ታደርጉ ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘው ቃል ይህ ነው፤,ወአስተጋብኦሙ ሙሴ ለኵሉ ማኅበሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወይቤሎሙ ዝንቱ ውእቱ ነገር ዘይቤ እግዚአብሔር ከመ ትግበርዎ ።,"And Moses gathered all the congregation of the children of Israel together, and said unto them, These are the words which the LORD hath commanded, that ye should do them." +ስድስት ቀን ሥራ ይደረጋል፥ ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር የዕረፍት ሰንበት የተቀደሰ ቀን ይሆንላችኋል፤ የሚሠራበትም ሁሉ ይገደል።,ሰዱሰ መዋዕለ ትገብሩ ግብረክሙ ወበሳብዕት ዕለት ዕረፍት ቅድስት ሰንበት ዕረፍቱ ለእግዚአብሔር ኵሉ ዘይገብር ባቲ ግብረ ለይሙት ።,"Six days shall work be done, but on the seventh day there shall be to you an holy day, a sabbath of rest to the LORD: whosoever doeth work therein shall be put to death." +በማደሪያዎቻችሁ ውስጥ በሰንበት ቀን እሳትን አታንድዱ።,ወኢታንድዱ እሳተ በውስተ ኵሉ መኃድሪክሙ በዕለተ ሰናብትየ ፤ አነ እግዚአብሔር ።,Ye shall kindle no fire throughout your habitations upon the sabbath day. +ሙሴም ���እስራኤል ልጆች ማህበር ሁሉ አላቸው። እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ያዘዘው ነገር ይህ ነው፤,ወይቤሎሙ ሙሴ ለኵሉ ማኅበሮሙ ለደቂቀ እስራኤል እንዘ ይብል ዝንቱ ውእቱ ቃል ዘአዘዘ እግዚአብሔር እንዘ ይብል ።,"And Moses spake unto all the congregation of the children of Israel, saying, This is the thing which the LORD commanded, saying," +ከእናንተ ዘንድ ለእግዚአብሔር ቍርባንን አቅርቡ፤ የልብ ፈቃድ ያለው የእግዚአብሔርን ቍርባን ያምጣ፤ ወርቅና ብርም ናስም፤,ንሥኡ እምኔሆሙ መባአ ለእግዚአብሔር ኵሎሙ ዘዘሐለዮሙ ልቦሙ ያምጽኡ እምቀዳሜ ንዋዮሙ ወእምወርቅ ወእምብሩር ወእምብርት ፤,"Take ye from among you an offering unto the LORD: whosoever is of a willing heart, let him bring it, an offering of the LORD; gold, and silver, and brass," +ሰማያዊም ሐምራዊም ቀይ ግምጃም፥ ጥሩ በፍታም፥ የፍየል ጠጕርም፤,ወያክንት ፖፔራ ለይ ክዑብ ወሜላት ፍቱል ወጸጕረ ጠሊ ፤,"And blue, and purple, and scarlet, and fine linen, and goats' hair," +ቀይም የአውራ በግ ቁርበት፥ የአቆስጣም ቁርበት፥ የግራርም እንጨት፤,ወማእሰ በግዕ ግቡረ መሃን ወመሃነ ምጺጺት ወዕፀ ዘኢይነቅዝ ፤,"And rams' skins dyed red, and badgers' skins, and shittim wood," +ለመብራትም ዘይት፥ ለቅብዓት ዘይትና ለጣፋጭ ዕጣን ቅመም፤,ወእብነ ሶም ወዕንቈ ግልፎ ለዐፅፍ ወለጳዴሬ ።,"And oil for the light, and spices for anointing oil, and for the sweet incense," +መረግድ ለኤፉዱና ለደረት ኪስ የሚደረግ ፈርጥ ያምጣ።,ወኵሉ ጠቢበ ልብ ዘውስቴትክሙ ይምጻእ ወይግበር ኵሎ ዘአዘዘ እግዚአብሔር ፤,"And onyx stones, and stones to be set for the ephod, and for the breastplate." +በእናንተም ዘንድ ያሉ በልባቸው ጥበበኞች ሁሉ መጥተው እግዚአብሔር ያዘዘውን ሁሉ ያድርጉ።,ደብተራ ወዐውዳ ወጠፈራ ወአፋኪያሃ ወመናስግቲሃ ወአዕማዲሃ ፤,"And every wise hearted among you shall come, and make all that the LORD hath commanded;" +ማደሪያውን፥ ድንኳኑንም መደረቢያውንም፥ መያዣዎቹንም፥ ሳንቆቹንም፥ መወርወሪያዎቹንም፥ ምሰሶቹንም፥ እግሮቹንም፤,ወታቦት ዘመርጡል ወምስዋሪሃ ወመንጦላዕታ ፤,"The tabernacle, his tent, and his covering, his taches, and his boards, his bars, his pillars, and his sockets," +ታቦቱን መሎጊያዎቹንም፥ የስርየት መክደኛውንም በእርሱም ፊት የሚሸፍነውን መጋረጃ፤,ወዐውደ ዐጸድ ወአዕማዲሁ ፤,"The ark, and the staves thereof, with the mercy seat, and the vail of the covering," +ገበታውን መሎጊያዎቹንም ዕቃውንም ሁሉ፥ የገጹንም ኅብስት፤,ወእብነ ዘመረግድ ፤,"The table, and his staves, and all his vessels, and the shewbread," +መብራት የሚያበሩበትን መቅረዙን ዕቃውንም፥ ቀንዲሉንም፥ የመብራቱንም ዘይት፤,ወማእደ ወኵሎ ንዋያ ፤,"The candlestick also for the light, and his furniture, and his lamps, with the oil for the light," +የዕጣኑን መሠዊያም መሎጊያዎቹንም፥ የቅብዓቱንም ዘይት፥ ጣፋጩንም ዕጣን፥ ለማደሪያውም ደጃፍ የሚሆን የደጃፉን መጋረጃ፤,ወተቅዋመ ማኅቶት ዘብርሃን ወኵሎ ንዋያ ፤,"And the incense altar, and his staves, and the anointing oil, and the sweet incense, and the hanging for the door at the entering in of the tabernacle," +ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነውን መሠዊያውን፥ የናሱንም መከታ፥ መሎጊያዎቹንም፥ ዕቃውንም ሁሉ፤ የመታጠቢያውን ሰንም መቀመጫውንም፤,ወቅብአ ዘይቀብኡ ወዕጣነ ዘየዐጥኑ ፤,"The altar of burnt offering, with his brasen grate, his staves, and all his vessels, the laver and his foot," +የአደባባዩን መጋረጆች ምሰሶቹንም እግሮቻቸውንም፥ የአደባባዩንም ደጃፍ መጋረጃ፤,ወመምሠጠ ማዕጾ ዘደብተራ ወምሥዋዐ ወኵሎ ንዋዮ ፤,"The hangings of the court, his pillars, and their sockets, and the hanging for the door of the court," +የማደሪያውን ካስማዎች፥ የአደባባዩንም ካስማዎች አውታሮቻቸውንም፤,ወአልባሲሁ ለአሮን ካህን ወአልባሰ በዘ ይገብሩ በውስተ መቅደስ ፤,"The pins of the tabernacle, and the pins of the court, and their cords," +በመቅደስ ውስጥ ለማገልገል በብልሃት የተሠሩት��� ልብሶች፥ በክህነት ያገለግሉበት ዘንድ የተቀደሱትን የካህኑን የአሮን ልብሶች፥ የልጆቹንም ልብሶች።,ወዐፅፎሙ ለደቂቀ አሮን ዘክህነቶሙ ።,"The cloths of service, to do service in the holy place, the holy garments for Aaron the priest, and the garments of his sons, to minister in the priest's office." +የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ከሙሴ ፊት ወጡ።,ወወፅአ ኵሉ ማኅበሮሙ ለደቂቀ እስራኤል እምኀበ ሙሴ ።,And all the congregation of the children of Israel departed from the presence of Moses. +ከእነርሱም ሰው ሁሉ ልቡ እንዳነሣሣው መንፈሱም እሺ እንዳሰኘው ለመገናኛው ድንኳን ሥራ ለማገልገያውም ሁሉ ለተቀደሰውም ልብስ ለእግዚአብሔር ስጦታ አመጡ።,ወአምጽኡ አሐዱ አሐዱ በከመ ሐለየ በልቡ ወበከመ ፈቀደ በነፍሱ አምጽኡ መባአ ለእግዚአብሔር ለኵሉ ግብረቱ ለደብተራ መርጡል ወለኵሉ መፍቀደ ወለኵሉ አልባስ ዘመቅደስ ።,"And they came, every one whose heart stirred him up, and every one whom his spirit made willing, and they brought the LORD'S offering to the work of the tabernacle of the congregation, and for all his service, and for the holy garments." +ወንዶችና ሴቶችም ልባቸው እንደ ፈቀደ ማርዳዎችን፥ ሎቲዎችንም፥ ቀለበቶችንም፥ ድሪዎችንም፥ የወርቅ ጌጦችንም ሁሉ አመጡ፤ ሰዎችም ሁሉ የወርቅ ስጦታ ወደ እግዚአብሔር አቀረቡ።,ወአምጽኡ ዕደው ዘእምኀበ አንስትኒ ኵሉ በከመ ፈቀዶ ልቡ ወአምጽኡ መኃትምተኒ ወአውጻበ ወሕለቃተ ወሐብለታተ ወአውቃፈ ወኵሎ ሰርጐ ዘወርቅ ።,"And they came, both men and women, as many as were willing hearted, and brought bracelets, and earrings, and rings, and tablets, all jewels of gold: and every man that offered offered an offering of gold unto the LORD." +ሰማያዊም ሐምራዊም ቀይ ግምጃም፥ ጥሩ በፍታም፥ የፍየል ጠጕርም፥ ቀይ የአውራ በግ ቁርበትም፥ የአቆስጣ ቁርበትም ያላቸው ሰዎች ሁሉ አመጡ።,ወኵሉ አምጽአ ወርቀ መባአ ለእግዚአብሔር ወኵሉ ዘረከበ ማእሰ በግዕ ግቡረ መሃን ወማእሰ ዘምጺጺት ።,"And every man, with whom was found blue, and purple, and scarlet, and fine linen, and goats' hair, and red skins of rams, and badgers' skins, brought them." +ስእለት የተሳለ ሁሉ የብርንም የናስንም ስጦታ ለእግዚአብሔር ቍርባን አቀረበ፤ የግራርም እንጨት ያለው ሁሉ ለማገልገያ ሥራ አመጣ።,ወአብአ ኵሉ ዘበፅዐ ብፅዓተ ብሩረ ወብርተ አምጽኡ መባአ ለእግዚአብሔር ወእምኀበ ተረክበ ዕፅ ዘኢይነቅዝ ለኵሉ ምግባረ መፍቀዳ ለደብተራ አምጽኡ ።,"Every one that did offer an offering of silver and brass brought the LORD'S offering: and every man, with whom was found shittim wood for any work of the service, brought it." +በልባቸው ጥበበኞች የሆኑ ሴቶችም በእጃቸው ፈተሉ፥ የፈተሉትንም ሰማያዊውን ሐምራዊውንም ቀዩንም ግምጃ፥ ጥሩውንም በፍታ አመጡ።,ወኵሉ ብእሲት ጠባበ ልብ እንተ ትክል ፈቲለ በእደዊሃ አምጽኣ ፈትለ ዘያክንት ወሕብረ ከብድ ወለይ ወሜላት ።,"And all the women that were wise hearted did spin with their hands, and brought that which they had spun, both of blue, and of purple, and of scarlet, and of fine linen." +ልባቸውም በጥበብ ያስነሣቸው ሴቶች ሁሉ የፍየልን ጠጕር ፈተሉ።,ወኵሉ አንስት እለ ሐለያ በልቦን በጥበብ ፈተላሁ ለጸጕረ ጠሊ ።,And all the women whose heart stirred them up in wisdom spun goats' hair. +አለቆችም መረግድን፥ ለኤፉድና ለደረት ኪስ የሚገቡትንም ፈርጦችን፥,ወመላእክትኒ አምጽኡ እብነ ዘመረግድ ወዕንቈ ዘተጽፋቅ ለዐፅፍ ወለዘውስተ መትከፍት ወለመፍቀደ ሥርዐቱ ፤,"And the rulers brought onyx stones, and stones to be set, for the ephod, and for the breastplate;" +ለመብራትም ለቅብዓት ዘይትም ለጣፋጭ ዕጣንም ሽቱንና ዘይትን አመጡ።,ወቅብአ ዘይትቀብኡ ወሞደዮ ለዕጣን ።,"And spice, and oil for the light, and for the anointing oil, and for the sweet incense." +ከእስራኤል ልጆችም ያመጡ ዘንድ ልባቸው ያስነሣቸው ወንዶችና ሴቶች ሁሉ ሙሴ ይሠራ ዘንድ እግዚአብሔር ላዘዘው ሥራ ሁሉ ለእግዚአብሔር ስጦታ በፈቃዳቸው አመጡ።,ወኵሉ ብእሲ ወብእሲት እለ ፈቀዶሙ ልቦሙ ከመ ያብኡ ወይግበሩ ኵሎ ግብረ ዘአዘዘ እግዚአብሔር ለሙሴ አምጽእዎሙ ደቂቀ እስራኤል መባአ ለእግዚአብሔር ።,"The children of Israel brought a willing offering unto the LORD, every man and woman, whose heart made them willing to bring for all manner of work, which the LORD had commanded to be made by the hand of Moses." +ሙሴም የእስራኤልን ልጆች አላቸው። እዩ፥ እግዚአብሔር ከይሁዳ ነገድ የሆነውን የሆር የልጅ ልጅ፥ የኡሪ ልጅ ባስልኤልን በስሙ ጠራው።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል ናሁ ጸውዖ እግዚአብሔር በስሙ ለቤሴሌእል ዘኡራ ወልደ ሖር እምነገደ ይሁዳ ።,"And Moses said unto the children of Israel, See, the LORD hath called by name Bezaleel the son of Uri, the son of Hur, of the tribe of Judah;" +በሥራ ሁሉ ብልሃት በጥበብም በማስተዋልም በእውቀትም የእግዚአብሔርን መንፈስ ሞላበት፤,ወመልአ መንፈሰ እግዚአብሔር ወጥበበ ወልቡና ወትምህርተ ፤,"And he hath filled him with the spirit of God, in wisdom, in understanding, and in knowledge, and in all manner of workmanship;" +የጥበብን ሥራ ያስተውል ዘንድ፥ በወርቅና በብር በናስም ይሠራ ዘንድ፥,ከመ ይኩን ላዕለ ኵሉ ሊቀ ጸረብት ወይግበር ኵሎ ምግባረ ሊቀ ጸረብት ወይግበር ወርቀኒ ወብሩረኒ ወብርተኒ ፤,"And to devise curious works, to work in gold, and in silver, and in brass," +በፈርጥ የሚሆነውን የዕንቍ ድንጋይ ይቀርጽ ዘንድ፥ እንጨቱንም ይጠርብ ዘንድ፥ የብልሃት ሥራውንም ሁሉ ይሠራ ዘንድ።,ወኪነ ዕንቍኒ ወይግበር ዕፀኒ ወይግበር ኵሎ ግብረ በጥበብ ።,"And in the cutting of stones, to set them, and in carving of wood, to make any manner of cunning work." +እርሱና የዳን ነገድ የሆነው የአሂሳሚክ ልጅ ኤልያብ ያስተምሩ ዘንድ በልባቸው አሳደረባቸው።,ወይሜህር ወወደየ ውስተ ልቡ ሎቱኒ ወለኤሊያብ ዘአኪስመክ ዘእምነ ነገደ ዳን ።,"And he hath put in his heart that he may teach, both he, and Aholiab, the son of Ahisamach, of the tribe of Dan." +በአንጥረኛ፥ በብልህ ሠራተኛም፥ በሰማያዊና በሐምራዊ በቀይም ግምጃ በጥሩ በፍታም በሚሠራ ጠላፊ፥ በሸማኔም ሥራ የሚሠራውን፥ ማናቸውንም ሥራና በብልሃት የሚሠራውን ሁሉ ያደርጉ ዘንድ በእነርሱ ልብ ጥበብን ሞላ።,ወመልኦሙ ጥበበ ልብ ከመ ያእምሩ ገቢረ ኵሎ ግብረ መቅደስ ዘይትአነም ከመ ይእንሙ በለይ ወሜላት ወከመ ይግበሩሂ ኵሎ ግብረ ጸረብት ዘዘዚአሁ ።,"Them hath he filled with wisdom of heart, to work all manner of work, of the engraver, and of the cunning workman, and of the embroiderer, in blue, and in purple, in scarlet, and in fine linen, and of the weaver, even of them that do any work, and of those that devise cunning work." +በፊታቸው የምታደርገው ሥርዓት ይህ ነው።,ወዝኒ ጽድቅ ውእቱ አለብዎሙ ይትዐቀቡ ።,Now these are the judgments which thou shalt set before them. +ዕብራዊ ባሪያ የገዛህ እንደሆነ ስድስት ዓመት ያገልግልህ፥ በሰባተኛውም በከንቱ አርነት ይውጣ።,ለእመ አጥረይከ ገብረ አይሁዳዌ ቅንዮ ፯ክረምተ ወበሳብዕ ክረምት አግዕዞ በከንቱ ።,"If thou buy an Hebrew servant, six years he shall serve: and in the seventh he shall go out free for nothing." +ብቻውን መጥቶ እንደሆነ ብቻውን ይውጣ፤ ከሚስቱ ጋር መጥቶ እንደሆነ ሚስቱ ከእርሱ ጋር ትውጣ።,ለእመ ባሕቲቶ አጥረይከ ባሕቲቱ ይፃእ ፤ ወለእመ ምስለ ብእሲቱ አጥረይኮ ምስለ ብእሲቱ ይፃእ ።,"If he came in by himself, he shall go out by himself: if he were married, then his wife shall go out with him." +ጌታው ሚስት አጋብቶት እንደ ሆነ ወንዶች ወይም ሴቶች ልጆች ብትወልድለት፥ ሚስቱና ልጆችዋ ለጌታው ይሁኑ፥ እርሱም ብቻውን ይውጣ።,ወለእመ ወሀቦ እግዚኡ ብእሲተ ወወለደት ሎቱ ሮሰ ወአዋልደ ብእሲቱ ወደቂቁ ይትቀነዩ ለእግዚኡ ወውእቱ ባሕቲቱ ይግዕዝ ።,"If his master have given him a wife, and she have born him sons or daughters; the wife and her children shall be her master's, and he shall go out by himself." +ባሪያውም። ጌታዬን ሚስቴን ልጅቼንም እወድዳለሁ፥ አርነት አልወጣም ብሎ ቢ��ገር፥ ጌታው ወደ ፈራጆች ይውሰደው፥,ወለእመ ይቤ ገብርከ አፍቀርኩ እግዚእየ ወእግዚእትየ ወብእሲትየ ወደቂቅየ ኢይፈቅድ ግዕዛነ ፤,"And if the servant shall plainly say, I love my master, my wife, and my children; I will not go out free:" +ወደ ደጁም ወደ መቃኑ አቅርቦ ጆሮውን በወስፌ ይብሳው፤ ለዘላለምም ባሪያው ይሁን።,ይስዶ እግዚኡ ቤተ ምኵናነ ፈጣሪ ወያቅርቦ ኆኅተ ኀበ መድረክ ወይስቍሮ እግዚኡ እዝኖ በመስፌ ወይትቂነይ ሎቱ ዝሉፈ ።,"Then his master shall bring him unto the judges; he shall also bring him to the door, or unto the door post; and his master shall bore his ear through with an aul; and he shall serve him for ever." +ሰውም ሴት ልጁን ለባርነት ቢሸጥ ባሪያዎች እንደሚወጡ እርስዋ አትውጣ።,ወለእመቦ ዘአስተዋሰበ ኢትጸጐጕ በከመ ያጸጕጓ አእማት ።,"And if a man sell his daughter to be a maidservant, she shall not go out as the menservants do." +ጌታዋን ደስ ባታሰኘው በዎጆ ይስደዳት፤ ስለ ናቃት ለሌላ ወገን ሰዎች ይሸጣት ዘንድ አይገባውም።,ወለእመ ኢያሥመረት ለእግዚኣ ለሊሃ ዘአምነት ያድኅና ወለሕዝብ ለካልእ እግዚእ ኀበ ፈቀደ ይሠይጣ እስመ ለሊሃ ፈቀደት ።,"If she please not her master, who hath betrothed her to himself, then shall he let her be redeemed: to sell her unto a strange nation he shall have no power, seeing he hath dealt deceitfully with her." +ለልጁም ብድራት፥ ለሴት ልጆች የሚገባውን ያድርግላት።,ወለእመ ፈቀደ ለወልዱ የሀባ ከመ እንተ አዋልድ ይረስያ ።,"And if he have betrothed her unto his son, he shall deal with her after the manner of daughters." +ከእርስዋ ሌላም ቢያጋባው፥ መኖዋን ልብስዋንም ለምንጣፍዋም ተገቢውን አያጕድልባት።,ወለእመ ካልእተ ነሥአ ሎቱ ዘባ ወአልባሲሃ ይሁባ ወስምዐ ያሰምዕ ላቲ ከመ ኢየዐፃ ።,"If he take him another wife; her food, her raiment, and her duty of marriage, shall he not diminish." +ይህንም ሦስት ነገር ባያደርግላት ያለ ገንዘብ በከንቱ ትውጣ።,ወዘሠለስተ ለእመ ኢገብረ ላቲ ትፃእ እምኀቤሁ ዘእንበለ ቤዛ ።,"And if he do not these three unto her, then shall she go out free without money." +ሰው ሰውን ቢመታ ቢሞትም፥ እርሱ ፈጽሞ ይገደል።,ለእመቦ ዘአቍሰለ ካልኦ ወሞተ በቍሰሊሁ ለይሙት ።,"He that smiteth a man, so that he die, shall be surely put to death." +ባይሸምቅበትም፥ ነገር ግን እግዚአብሔር ድንገት በእጁ ቢጥለው፥ የሚሸሽበት ስፍራ እኔ አደርግልሃለሁ።,ለእሙ አቍሰለ እንዘ ኢይፈቅድ ወመጠዎ እግዚአብሔር በየማነ መቍሰሊ አአምርከ ፍና ኀበ ይትመኀፀን ቀታሊ ።,"And if a man lie not in wait, but God deliver him into his hand; then I will appoint thee a place whither he shall flee." +ሰው ግን ቢደፍር፥ ባልጀራውን በተንኰል ቢገድለው፥ እንዲሞት ከመሠዊያዬ አውጥተህ ውሰደው።,ወለእመቦ ዘቈጸረ ከመ ይቅትል ጸላኢሁ ወተማኅፀነ ይንሥእዎ እምህየ ወይቅትልዎ ።,"But if a man come presumptuously upon his neighbour, to slay him with guile; thou shalt take him from mine altar, that he may die." +አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።,ዘይዘብጥ አባሁ ወእሞ ይትኰነን መዊተ ።,"And he that smiteth his father, or his mother, shall be surely put to death." +ሰውን ሰርቆ ቢሸጥ፥ ወይም በእጁ ቢገኝ፥ እርሱ ፈጽሞ ይገደል።,እመቦ ዘሰረቀ በውስተ ውሉደ እስራኤል ወረዲአክሙ አግባእክሙ በላዕለ ዘረከብክሙ ይትኰነን መዊተ ።,"And he that stealeth a man, and selleth him, or if he be found in his hand, he shall surely be put to death." +አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል።,ዘይረግም አባሁ ወእሞ ይትኰነን መዊተ ።,"And he that curseth his father, or his mother, shall surely be put to death." +ሁለት ሰዎችም ቢጣሉ፥ አንዱም ሌላውን በድንጋይ ወይም በጡጫ ቢመታ፥ ያም ባይሞት ነገር ግን ታምሞ በአልጋው ላይ ቢተኛ፥,ወለእመ ተላኰዩ ክልኤ ዕደው በበይኖሙ ወአቍሰለ ካልኦ ለእመኒ በእብን ወለእመኒ በበትር አስከቦ ውስተ ምስካብ አልበ ተስናነ መቍሰሊ ፤,"And if men strive together, and one smite another with a stone, or with his fist, and he die not, but keepeth his bed:" +ተነሥቶም በምርኩዝ ወደ ሜዳ ቢወጣ፥ የመታው ንጹሕ ነው፤ ነገር ግን ተግባሩን ስላስፈታው ገንዘብ ይከፍለው ዘንድ፥ ያስፈውሰውም ዘንድ ግዴታ አለበት።,ያንሶሱ ጽጐ በአቍስሎ በበትር ይድኅን መቍሰሊ ፅርዓቲሁ ለየሀቦ ወዐስቦ ለዐቃቤ ሥራይ ።,"If he rise again, and walk abroad upon his staff, then shall he that smote him be quit: only he shall pay for the loss of his time, and shall cause him to be thoroughly healed." +ሰውም ወንድ ባሪያውን ወይም ሴት ባሪያውን በበትር ቢመታ፥ ቢሞትበትም፥ ፈጽሞ ይቀጣ።,ለእመቦ ዘአቍሰለ ገብሮ ወአመቶ በበትር ወሞተ ይመውት መዊተ መቍሰሊ ።,"And if a man smite his servant, or his maid, with a rod, and he die under his hand; he shall be surely punished." +የተመታው ግን አንድ ወይም ሁለት ቀን ቢቈይ ገንዘቡ ነውና አይቀጣ።,ወበጽሐ አሐተ ዕለተ ወአመ ሳኒታ ይድኅን እመዊት እስመ ዚአሁ ብሩር ።,"Notwithstanding, if he continue a day or two, he shall not be punished: for he is his money." +ሁለት ሰዎች ቢጣሉ፥ ያረገዘችንም ሴት ልጁን እስክትጨነግፍ ቢገፉአት ባትጐዳ ግን፥ የሴቲቱ ባል የጫነበትን ያህል ካሳ ይስጥ፤ ፈራጆቹም እንደ ፈረዱበት ይክፈል።,ወለእመ ተባአሱ ክልኤ ዕደው ወአቍሰሉ ብእሲተ ፅንስተ ወአድኀፀት ወምስለ ሰብእ አልቦ ያኅስርዎ እመ ዐርቀ ተዓረቀ ምታ እንዘ ያስተበቍዕ ።,"If men strive, and hurt a woman with child, so that her fruit depart from her, and yet no mischief follow: he shall be surely punished, according as the woman's husband will lay upon him; and he shall pay as the judges determine." +ጕዳት ግን ቢያገኛት ሕይወት በሕይወት፥,ወለእመ አድኀፀት እንዘ ምሱለ ይፈዲ መንፈሰ ፍዳ መንፈስ ።,"And if any mischief follow, then thou shalt give life for life," +ዓይን በዓይን፥ ጥርስ በጥርስ፥ እጅ በእጅ፥,ዐይን ፍዳ ዐይን ፤ ስን ፍዳ ስን ፤ እድ ፍዳ እድ ፤ እግር ፍደ እግር ።,"Eye for eye, tooth for tooth, hand for hand, foot for foot," +እግር በእግር፥ መቃጠል በመቃጠል፥ ቍስል በቍስል፥ ግርፋት በግርፋት ይከፈል።,ዕየት ህየንተ ዕየት ፤ ፍቅአት ህየንተ ፍቅአት ፤ ቍስል ህየንተ ቍስል ።,"Burning for burning, wound for wound, stripe for stripe." +ሰውም የባሪያውን ወይም የባሪይይቱን ዓይን ቢመታ ቢያጠፋውም፥ ስለ ዓይኑ አርነት ያውጣው።,ወለእመቦ ዘአቍሰለ ዐይነ ገብሩ ወእመሂ አመቱ ወአፀወሰ ያግዕዞሙ ቤዛ ዐይኖሙ ።,"And if a man smite the eye of his servant, or the eye of his maid, that it perish; he shall let him go free for his eye's sake." +የባሪያውን ወይም የባሪያይቱን ጥርስ ቢሰብር፥ ስለ ጥርሱ አርነት ያውጣው።,ወለእመ ሰበረ ፅርሰ ወስነ ዘገብሩ ወዘአመቱ ያግዕዞሙ ቤዛ ስኖሙ ።,"And if he smite out his manservant's tooth, or his maidservant's tooth; he shall let him go free for his tooth's sake." +በሬም ወንድን ወይም ሴትን እስኪሞቱ ድረስ ቢወጋ፥ በሬው ይወገር፥ ሥጋውም አይበላ፤ የበሬው ባለቤት ግን ንጹሕ ነው።,ለእመ ወግአ ላህም ብእሴ ወብእሲተ ወቀተለ በእብን ይወግርዎ ላህሞ ወሥጋሁ ኢይበልዑ ወባዕለ ለህሙ ይድኅን እምኀጢአት ።,"If an ox gore a man or a woman, that they die: then the ox shall be surely stoned, and his flesh shall not be eaten; but the owner of the ox shall be quit." +በሬው ግን አስቀድሞ ተዋጊ ቢሆን፥ ሰዎችም ለባለቤቱ ቢመሰክሩለት ባይጠብቀውም፥ ወንድንም ወይም ሴትን ቢገድል፥ በሬው ይወገር፥ ባለቤቱ ደግሞ ይገደል።,ወለእመ ወግአ ላህሙ ከመ ትማልም ወሣልስት ወአስምዑ ሎቱ ለእግዚኡ ወኢአማሰኖ ወቀተለ ብእሴ ወለእመሂ ብእሲት ላህመ ይወግሩ ወለእግዚኡኒ ይቅትሉ ።,"But if the ox were wont to push with his horn in time past, and it hath been testified to his owner, and he hath not kept him in, but that he hath killed a man or a woman; the ox shall be stoned, and his owner also shall be put to death." +ከእርሱ ግን ካሳ ቢፈልጉ፥ የሕይወቱን ዎጆ የጫኑበትን ያህል ይስጥ።,ወለእመ ሰአልዎ ቤዛ ርእሱ የሀብ ቤዛ መንፈሱ እምቃለ ተካሀሉ ።,"If there be laid on him a sum of money, then he shall give for the ransom of his life whatsoever is laid upon him." +ደግሞ ወንድን ልጅ ቢወጋ ሴትንም ልጅ ቢወጋ፥ ይህንኑ ፍርድ ያድርጉበት።,ወወግአ ውሉደ ሮሰ ወደቀ ወአዋልደ ዘዐየኑ ያስተዋህብ ።,"Whether he have gored a son, or have gored a daughter, according to this judgment shall it be done unto him." +በሬው ወንድ ባሪያ ወይም ሴት ባሪያ ቢወጋ፥ የበሬው ባለቤት ሠላሳ የብር ሰቅል ለጌታቸው ይስጥ፥ በሬውም ይወገር።,ወለእመ ገብረ ወለእመ አመተ ፴ብሩረ የሀብ ለእግዚአ አመት ዘዘክልኤቱ ወላህሙ ይትወገር ።,"If the ox shall push a manservant or a maidservant; he shall give unto their master thirty shekels of silver, and the ox shall be stoned." +ሰውም ጕድጓድ ቢከፍት፥ ወይም ጕድጓድ ቢቈፍር ባይከድነውም፥ በሬም ወይም አህያ ቢወድቅበት፥,ወእመቦ ዘከሠተ ዐዘቅተ ወለእመሂ አክረየ ወኢከደኖ አፉሁ ወጸድፈ ውስቴቱ ላህም ወእመሂ አድግ ፤,"And if a man shall open a pit, or if a man shall dig a pit, and not cover it, and an ox or an ass fall therein;" +የጕድጓዱ ባለቤት ዋጋቸውን ለባለቤታቸው ይክፈል፤ የሞተውም ለእርሱ ይሁን።,እግዚአ ዐዘቅት ይፈዲ ወገደላሁ ውእቱ ይነሥእ ።,"The owner of the pit shall make it good, and give money unto the owner of them; and the dead beast shall be his." +የሰው በሬ የሌላውን በሬ እስኪሞት ድረስ ቢወጋ፥ ደኅናውን በሬ ይሽጡ፥ ዋጋውንም በትክክል ይካፈሉ፤ የሞተውንም ደግሞ በትክክል ይካፈሉ።,ወላህም ለእመ ወግአ ዘካልኡ ወሞተ አበ ላህሙ ይተክል ሎቱ ወእማእኮ ሤጦ ወገደላሆሙ ይትካፈሉ ።,"And if one man's ox hurt another's, that he die; then they shall sell the live ox, and divide the money of it; and the dead ox also they shall divide." +በሬውም አስቀድሞ ተዋጊ መሆኑ ቢታወቅ፥ ባለቤቱም ባይጠብቀው፥ በሬውን በበሬው ፈንታ ይስጥ፥ የሞተውም ለእርሱ ይሁነው።,ወለእመ ወጋኢ ላህሙ ከመ ትማልም ወሣልስት ወአስምዑ ሎቱ ይፈዲ ላህመ ተክለ ላህም ወገደላ ዘሞተ ውእቱ ይነሥእ ።,"Or if it be known that the ox hath used to push in time past, and his owner hath not kept him in; he shall surely pay ox for ox; and the dead shall be his own." +ሙሴም መለሰ። እነሆ አያምኑኝም ቃሌንም አይሰሙም። እግዚአብሔር ከቶ አልተገለጠልህም ይሉኛል አለ።,ወአውሥአ ሙሴ ወይቤ ወእመኬ ኢአምኑኒ ወኢሰምዑ ቃልየ ወይቤሉኒ ኢያስተርአየከ እግዚእ ምንተ እብሎሙ ።,"And Moses answered and said, But, behold, they will not believe me, nor hearken unto my voice: for they will say, The LORD hath not appeared unto thee." +እግዚአብሔርም። ይህች በእጅህ ያለችው ምንድር ናት? አለው። እርሱም። በትር ናት አለ።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ምንትዝ ዘውስተ እዴከ ወይቤ በትር ።,"And the LORD said unto him, What is that in thine hand? And he said, A rod." +ወደ መሬት ጣላት አለው፤ እርሱም በመሬት ጣላት፥ እባብም ሆነች፤ ሙሴም ከእርሷ ሸሸ።,ወይቤሎ ግድፋ ውስተ ምድር ወገደፋ ውስተ ምድር ወኮነት አርዌ ምድር ወጐየ ሙሴ እምኔሁ ።,"And he said, Cast it on the ground. And he cast it on the ground, and it became a serpent; and Moses fled from before it." +እግዚአብሔርም ሙሴን። የአባቶቻቸው አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ፥ እግዚአብሔር እንደ ተገለጠልህ እንዲያምኑ እጅህን ዘርግተህ ጅራትዋን ያዝ አለው። እጁንም ዘርግቶ ያዛት በእጁም ውስጥ በትር ሆነች።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ስፋሕ እዴከ ወንሣእ በዘነቡ ወሰፍሐ እዴሁ ሙሴ ወነሥአ በዘነቡ ወኮነ በትረ ውስተ እዴሁ ።,"And the LORD said unto Moses, Put forth thine hand, and take it by the tail. And he put forth his hand, and caught it, and it became a rod in his hand:" +እግዚአብሔርም ደግሞ። እጅህን ወደ ብብትህ አግባ አለው። እጁንም ወደ ብብቱ አገባት፤ ባወጣትም ጊዜ እነሆ፥ እጁ እንደ በረዶ ለምጽ ሆነች።,ወይቤሎ ከመ ይእመኑከ ከመ አስተርአየከ እግዚእ አምላከ አበዊሆሙ አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ ወአምላከ ያዕቆብ ።,"That they may believe that the LORD God of their fathers, the God of Abraham, the God of Isaac, and the God of Jacob, hath appeared unto thee." +እርሱም። እጅህን ወደ ብብትህ መልስ አለው። እጁንም ወደ ብብቱ መለሳት፥ ከብብቱም ባወጣት ጊዜ እነሆ ተመልሳ ገላውን መሰለች።,ወይቤሎ እግዚእ ካዕበ ለሙሴ ደይ እዴከ ውስተ ሕፅንከ ወወደየ እዴሁ ውስተ ሕፅኑ ወይቤሎ አውፅእ እዴከ እምሕፅንከ ወአውፅአ እዴሁ እምሕፀኒሁ ወኮነት ጸዐዳ ኵለንታሃ ለምጽ ።,"And the LORD said furthermore unto him, Put now thine hand into thy bosom. And he put his hand into his bosom: and when he took it out, behold, his hand was leprous as snow." +ደግሞም አለው። እንዲህም ይሆናል፤ ባያምኑህ የፊተኛይቱንም ምልክት ነገር ባይሰሙ፥ የሁለተኛይቱን ምልክት ነገር ያምናሉ።,ወይቤሎ ካዕበ ደይ እዴከ ውስተ ሕፅንከ ወወደየ እዴሁ ውስተ ሕፀኒሁ ወዓዲ ይቤሎ አውጽእ እዴከ እምሕፅንከ ወአውጽአ እዴሁ እምሕፀኒሁ ወገብአት ከመ ኅብረ ሥጋሁ ።,"And he said, Put thine hand into thy bosom again. And he put his hand into his bosom again; and plucked it out of his bosom, and, behold, it was turned again as his other flesh." +እንዲህም ይሆናል፤ እነዚህን ሁለት ምልክቶች ባያምኑ ቃልህንም ባይሰሙ፥ ከወንዙ ውኃን ውሰድ፥ በደረቁም መሬት ላይ አፍስሰው፤ ከወንዙም የወሰድኸው ውኃ በደረቁ መሬት ላይ ደም ይሆናል።,ወይቤሎ እመ ኢአምኑከ ወኢሰምዑ ቃለከ በተአምር ዘቀዳሚ የአምኑ በቃለ ተአምሩ ለካልእ ።,"And it shall come to pass, if they will not believe thee, neither hearken to the voice of the first sign, that they will believe the voice of the latter sign." +ሙሴም እግዚአብሔርን። ጌታ ሆይ፥ እኔ አፌ ኰልታፋ ምላሴም ጸያፍ የሆነ ሰው ነኝ፤ ትናንት ከትናንት ወዲያ ባሪያህንም ከተናገርኸኝ ጀምሮ አፈ ትብ ሰው አይደለሁም።,ወእምከመ ኢአምኑ በእሉ ክልኤቱ ተአምር ወኢሰምዑ ቃለከ ትነሥእ እማየ ተከዚ ወትክዑ ውስተ የብስ ወይከውን ደመ ውስተ የብስ ዝኩ ማይ ዘነሣእከ እምተከዚ ።,"And it shall come to pass, if they will not believe also these two signs, neither hearken unto thy voice, that thou shalt take of the water of the river, and pour it upon the dry land: and the water which thou takest out of the river shall become blood upon the dry land." +እግዚአብሔርም። የሰውን አፍ የፈጠረ ማን ነው? ዲዳስ ደንቆሮስ የሚያይስ ዕውርስ ያደረገ ማን ነው? እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን?,ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚእ ኣስተበቍዐከ እግዚኦ ፤ ቀዳሚየ ቃለ አልብየ ወትካትየ ወአይ እምአመ እእኅዝ እንብብ ቍልዔከ ፤ ፀያፍ ወላእላአ ልሳን አነ ።,"And Moses said unto the LORD, O my Lord, I am not eloquent, neither heretofore, nor since thou hast spoken unto thy servant: but I am slow of speech, and of a slow tongue." +እንግዲህ አሁን ሂድ፥ እኔም ከአፍህ ጋር እሆናለሁ፥ የምትናገረውንም አስተምርሃለሁ አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ መኑ ወሀቦ አፈ ለእጓለ እመሕያው ወመኑ ገብሮ በሃመ ወጽሙመ ወዘይሬኢ ወዕውረ ኢኮነሁ አነ እግዚእ እግዚአብሔር ።,"And the LORD said unto him, Who hath made man's mouth? or who maketh the dumb, or deaf, or the seeing, or the blind? have not I the LORD?" +እርሱም። ጌታ ሆይ፥ በምትልከው ሰው እጅ ትልክ ዘንድ እለምንሃለሁ አለ።,ወይእዜኒ ሑር ወአነ እፈትሕ አፉከ ወአሌብወከ ዘሀለወከ ትንብብ ።,"Now therefore go, and I will be with thy mouth, and teach thee what thou shalt say." +የእግዚአብሔርም ቍጣ በሙሴ ላይ ነደደ እንዲህም አለ። ሌዋዊው ወንድምህ አሮን አለ አይደለምን? እርሱ ደህና እንዲናገር አውቃለሁ፤ እነሆም ደግሞ ሊገናኝህ ይመጣል፤ ባየህም ጊዜ በልቡ ደስ ይለዋል።,ወይቤ አስተበቍዐከ እግዚኦ ፤ ኅሥሥ ለከ ባዕደ ዘይክል ዘትልእክ ።,"And he said, O my Lord, send, I pray thee, by the hand of him whom thou wilt send." +አንተም ትናገረዋለህ ቃሉንም በአፉ ታደርገዋለህ፤ እኔ ከአፍህና ከአፉ ጋር እሆናለሁ፥ የምታደርጉትንም አስተምራችኋለሁ።,ወተምዐ መዐተ እግዚእ ዲበ ሙሴ ወይቤሎ አኮኑ ነዋ አሮን እኁከ ሌዋዊ ወአአምር ከመ ነቢበ ይነብብ ለከ ፤ ወናሁ ውእቱ ይወጽእ ይትቀበልከ ወይርአይከ ወይትፌሣሕ ።,"And the anger of the LORD was kindled against Moses, and he said, Is not Aaron the Levite thy brother? I know that he can speak well. And also, behold, he cometh forth to meet thee: and when he seeth thee, he will be glad in his heart." +እርሱ ስለ አንተ ከሕዝቡ ጋር ይናገራል፤ እንዲህም ይሆናል፤ እርሱ አፍ ይሆንልሃል አንተም በእግዚአብሔር ፋንታ ትሆንለታለህ።,ወትነግሮ ወትወዲ ቃልየ ውስተ አፉሁ ወአነ እፈትሕ አፉከ ወአፉሁ ወአሌብወክሙ ዘትገብሩ ።,"And thou shalt speak unto him, and put words in his mouth: and I will be with thy mouth, and with his mouth, and will teach you what ye shall do." +ይህችንም ተአምራት የምታደርግባትን በትር በእጅህ ይዘሃት ሂድ።,ወውእቱ ይትናገር ለከ ኀበ ሕዝብ ወውእቱ ይኩንከ አፈ ወአንተ ትከውኖ ሎቱ ለኀበ እግዚአብሔር ።,"And he shall be thy spokesman unto the people: and he shall be, even he shall be to thee instead of a mouth, and thou shalt be to him instead of God." +ሙሴም ሄደ፥ ወደ አማቱ ወደ ዮቶር ተመለሰ። እስከ ዛሬ በሕይወት እንዳሉ አይ ዘንድ ተመልሼ ወደ ግብፅ ወደ ወንድሞቼ ልሂድ አለው። ዮቶርም ሙሴን። በሰላም ሂድ አለው።,ወለዛቲ በትር ንሥኣ ውስተ እዴከ እንተ ትገብር ባቲ ተአምረ ።,"And thou shalt take this rod in thine hand, wherewith thou shalt do signs." +እግዚአብሔርም ሙሴን በምድያም። ነፍስህን የሚሹአት ሰዎች ሁሉ ሞተዋልና ተመልሰህ ወደ ግብፅ ሂድ አለው።,ወሖረ ሙሴ ወገብአ ኀበ ዮቶር ሐሙሁ ወይቤሎ አሐውር ወእገብእ ኀበ አኀዊየ እለ ውስተ ብሔረ ግብጽ ወእርአይ ለእመ ዓዲሆሙ ሕያዋን ወይቤሎ ዮቶር ለሙሴ ሑር በዳኅን ፤ ወእምድኅረ ብዙኅ መዋዕል ሞተ ንጉሠ ግብጽ ።,"And Moses went and returned to Jethro his father in law, and said unto him, Let me go, I pray thee, and return unto my brethren which are in Egypt, and see whether they be yet alive. And Jethro said to Moses, Go in peace." +ሙሴም ሚስቱንና ልጆቹን ወሰደ፥ በአህያ ላይም አስቀመጣቸው፥ ወደ ግብፅም አገር ተመለሰ፤ ሙሴም የእግዚአብሔርን በትር ይዞ ሄደ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ በምድረ ምድያም አዒ ወሑር ብሔረ ግብጽ እስመ ሞቱ ኵሎሙ እለ የኅሥሥዋ ለነፍስከ ።,"And the LORD said unto Moses in Midian, Go, return into Egypt: for all the men are dead which sought thy life." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ወደ ግብፅ ስትመለስ በእጅህ ያደረግሁትን ተአምራት ሁሉ በፈርዖን ፊት ታደርገው ዘንድ ተመልከት፤ እኔ ግን ልቡን አጸናዋለሁ፥ ሕዝቡንም አይለቅቅም።,ወነሥአ ሙሴ ብእሲቶ ወደቂቆ ወጸዐኖሙ ዲበ አእዱግ ወገብአ ብሔረ ግብጽ ወነሥአ ሙሴ ለእንታክቲ በትር እንተ እምኀበ እግዚአብሔር ውስተ እዴሁ ።,"And Moses took his wife and his sons, and set them upon an ass, and he returned to the land of Egypt: and Moses took the rod of God in his hand." +ፈርዖንንም። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እንዘ ተሐውር ወትገብእ ብሔረ ግብጽ አእምር ኵሎ መድምምየ ዘወሀብኩከ ውስተ እደዊከ ከመ ትግበሮ ቅድሜሁ ለፈርዖን ወአነ ኣጸንዕ ልቦ ወኢይፌንዎ ለሕዝብ ።,"And the LORD said unto Moses, When thou goest to return into Egypt, see that thou do all those wonders before Pharaoh, which I have put in thine hand: but I will harden his heart, that he shall not let the people go." +እስራኤል የበኵር ልጄ ነው፤ ይገዛልኝ ዘንድ ልጄን ልቀቅ አልሁህ፤ አንተም ትለቅቀው ዘንድ እንቢ አልህ፤ እነሆ እኔ የበኵር ልጅህን እገድላለሁ ትለዋለህ።,ወአንተሰ ትብሎ ለፈርዖን ከመዝ ይቤ እግዚእ ወልድየ ዘበኵርየ ውእቱ እስራኤል ።,"And thou shalt say unto Pharaoh, Thus saith the LORD, Israel is my son, even my firstborn:" +እንዲህም ሆነ፤ በመንገድ ላይ ባደረበት ስፍራ እግዚአብሔር ተገናኘው፥ ሊገድለውም ፈለገ።,ወእብለከ ፈኑ ሕዝብየ ከመ ይፀመዱኒ ወአንተሰ ኢፈቀድከ ትፈንዎ አእምርኬ እንከ ከመ እቀትሎ አነ ለወልድከ ዘበኵርከ ።,"And I say unto thee, Let my son go, that he may serve me: and if thou refuse to let him go, behold, I will slay thy son, even thy firstborn." +ሲፓራም ሚስቱ ባልጩት ወሰደች፥ የልጅዋንም ሸለፈት ገረዘች፥ ወደ እግሩም ጣለችው። አንተ ለእኔ የደም ሙሽራ ነህ አለች።,ወኮነ በፍኖት በውስተ ማኅደር ተራከቦ መልአከ እግዚእ ወፈቀደ ይቅትሉ ።,"And it came to pass by the way in the inn, that the LORD met him, and sought to kill him." +ከእርሱም ፈቀቅ አለ። የዚያን ጊዜ። ስለ ግርዛቱ አንተ የደም ሙሽራ ነህ አለች።,ወነሥአት ሲፕራ መላጼ ወገዘረት ከተማ ነፍስቱ ለወልደ ወወድቀት ኀበ እገሪሁ ወትቤ ለይኩን ህየንቴሁ ዝደመ ግዝሮሁ ለወልድየ ።,"Then Zipporah took a sharp stone, and cut off the foreskin of her son, and cast it at his feet, and said, Surely a bloody husband art thou to me." +እግዚአብሔርም አሮንን። ሄደህ በምድረ በዳ ሙሴን ተገናኘው አለው፤ ሄዶም በእግዚአብሔር ተራራ ተገናኘው፥ ሳመውም።,ወሖረ እንከ እምኔሁ እስመ ትቤ ለይኩን ህየንቴሁ ዝደመ ግዝሮሁ ለወልድየ ።,"So he let him go: then she said, A bloody husband thou art, because of the circumcision." +ሙሴም እግዚአብሔር በእርሱ ዘንድ የላከውን ቃል ሁሉ ያዘዘውንም ተአምራት ሁሉ ለአሮን ተናገረው።,ወይቤሎ እግዚእ ለአሮን ሑር ተቀበሎ ለሙሴ ውስተ ሐቅል ወሖረ ወተራከቦ በደብረ እግዚአብሔር ወተአምኆ ።,"And the LORD said to Aaron, Go into the wilderness to meet Moses. And he went, and met him in the mount of God, and kissed him." +ሙሴና አሮንም ሄዱ የእስራኤልንም ልጆች ሽማግሌዎች ሁሉ ሰበሰቡ።,ወአይድዖ ሙሴ ለአሮን ኵሎ ቃለ እግዚእ ዘለአኮ ወኵሎ ተአምረ ዘአዘዞ ።,"And Moses told Aaron all the words of the LORD who had sent him, and all the signs which he had commanded him." +አሮንም እግዚአብሔር ለሙሴ የነገረውን ቃል ሁሉ ተናገረ፥ ተአምራቱንም በሕዝቡ ፊት አደረገ።,ወሖሩ ሙሴ ወአሮን ወአስተጋብኡ ኵሎ አእሩጎሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,And Moses and Aaron went and gathered together all the elders of the children of Israel: +ሕዝቡም አመኑ፤ እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልጆች እንደ ጐበኘ ጭንቀታቸውንም እንዳየ በሰሙ ጊዜ፥ አጐነበሱ ሰገዱም።,ወነገሮሙ አሮን ኵሎ ቃለ እንተ ነገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ ወገብረ ተአምረ ቅድመ ሕዝብ ።,"And Aaron spake all the words which the LORD had spoken unto Moses, and did the signs in the sight of the people." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ስጦታ ያመጡልኝ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ተናገር፤ በገዛ እጁ ሊሰጠኝ በልቡ ከሚያምረው ሰው ሁሉ መባ ተቀበሉ።,በሎሙ ለውሉደ እስራኤል ወንሥኡ ሊተ እምውስተ ጥሪትክሙ መባአ ዘሐለይክሙ በውስተ ልብክሙ ንሣእ መባአ ።,"Speak unto the children of Israel, that they bring me an offering: of every man that giveth it willingly with his heart ye shall take my offering." +ከእነርሱም የምትቀበሉት መባ ይህ ነው፤,ወዛቲ ይእቲ መባእ ዘትነሥኡ እምላዕሌሆሙ ወርቀ ወብሩረ ፤,"And this is the offering which ye shall take of them; gold, and silver, and brass," +ወርቅ፥ ብር፥ ናስም፥ ሰማያዊና ሐምራዊ ቀይም ግምጃ፥ ጥሩ በፍታም፥,ብርተ ወያክንተ ፤ ሜላተ ወነተ ክዑበ ወቡሶሰ ክዑበ ወጸጕረ ጠሊ ፤,"And blue, and purple, and scarlet, and fine linen, and goats' hair," +የፍየልም ጠጕር፥ ቀይ የአውራ በግ ቁርበት፥ የአቆስጣ ቁርበት፥ የግራርም እንጨት፥,ወማእሰ በግዕ ሕሡየ ወአምእስተ ዘሥርየቱ ሕብረ ያክንት ወዕፀ ዘኢይነቅዝ ፤,"And rams' skins dyed red, and badgers' skins, and shittim wood," +የመብራትም ዘይት፥ ለቅብዓት ዘይትና ለጣፋጭ ዕጣን ቅመም፥,ወእብነ ስርድዮን ወእብነ ዘይትኀረው ኤጶሚዳ ጶዴሬ ።,"Oil for the light, spices for anointing oil, and for sweet incense," +መረግድም፥ ለኤፉድና ለደረት ኪስ የሚደረግ ፈርጥ።,ወትገብር ሌተ ምቅዳሰ ወእትረአይ በላዕሌክሙ ።,"Onyx stones, and stones to be set in the ephod, and in the breastplate." +በመካከላቸውም አድር ዘንድ መቅደስ ይሥሩልኝ።,ወትገብር ሊተ ኵሎ ዘአነ አርእየክሙ ��ውስተ ደብር አርአያ ትዕይንት ወአርአያ ንዋያ ለትዕይንት ኵሉ ወከማሁ ትገብሩ ።,And let them make me a sanctuary; that I may dwell among them. +እኔ እንደማሳይህ ሁሉ፥ እንደ ማደሪያው ምሳሌ እንደ ዕቃውም ሁሉ ምሳሌ፥ እንዲሁ ሥሩት።,ወትገብር ሊተ ታቦተ ዘመርጡል ዘዕፅ ዘኢይነቅዝ ዘካዕበ እመት ወመንፈቀ እመት ኑኁ ወእመት ወመንፈቀ እመት ፅፍሑ ወእመት ወመንፈቀ እመት ቆሙ ።,"According to all that I shew thee, after the pattern of the tabernacle, and the pattern of all the instruments thereof, even so shall ye make it." +ከግራር እንጨትም ታቦትን ይሥሩ፤ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን።,ወትቀፍልዎ ወርቀ ንጹሐ እምውሳጤሁ ወእምአፍአሁ ወትቀፍልዋ ወትገብር በውስቴታ ማዕበለ ዘወርቀ ዘኍጻዳት እምዐውዳ ።,"And they shall make an ark of shittim wood: two cubits and a half shall be the length thereof, and a cubit and a half the breadth thereof, and a cubit and a half the height thereof." +በውስጥና በውጭም በጥሩ ወርቅ ለብጠው፤ በእርሱም ላይ በዙሪያው የወርቅ አክሊል አድርግለት።,ወትዘብጥዋ ፅብነ አርባዕ ዘወርቅ ወታነብር ውስተ ፬ምስማካቲሃ ፅብነ ፪ውስተ መስመክ አሐዱ ወፅብነ ፪ውስተ ዳግም ምስማክ ።,"And thou shalt overlay it with pure gold, within and without shalt thou overlay it, and shalt make upon it a crown of gold round about." +አራት የወርቅ ቀለበቶችም አድርግለት፥ እነርሱንም በአራቱ እግሮቹ ላይ አኑር፤ በአንድ ወገን ሁለት ቀለበቶች፥ በሌላው ወገን ሁለት ቀለበቶች ይሁኑ።,ወትገብር ላቲ መጻውሪሃ እምዕፀው ዘኢይነቅዝ ወትቀፍሎ በወርቅ ።,"And thou shalt cast four rings of gold for it, and put them in the four corners thereof; and two rings shall be in the one side of it, and two rings in the other side of it." +መሎጊያዎችንም ከግራር እንጨት ሥራ፥ በወርቅም ለብጣቸው።,ወታብእ ውስቴታ ድንባዛቲሃ ውስተ ዝኩ ፅብነ አርባዕ ውስተ እለ መሰመክ ዘታቦት መስከሚሃ ለታቦት በዘ ይሰክምዋ ቦቱ ።,"And thou shalt make staves of shittim wood, and overlay them with gold." +ለታቦቱ መሸከሚያ በታቦቱ ጐን ባሉት ቀለበቶች መሎጊያዎቹን አግባ።,በአፅባን በዘ አዘዝኩክሙ ለይኩን ድንባዛት ይትወደድ ዘኢያንቀለቀል ።,"And thou shalt put the staves into the rings by the sides of the ark, that the ark may be borne with them." +መሎጊያዎቹም በታቦቱ ቀለበቶች ውስጥ ይኑሩ፥ ከቶም አይውጡ።,ወትደዩ ውስተ ታቦት ትእዛዘ ዘአሀብከ ሀሎ ።,The staves shall be in the rings of the ark: they shall not be taken from it. +በታቦቱም ውስጥ እኔ የምሰጥህን ምስክር ታስቀምጣለህ።,ወትገብር ላቲ መልዕልቴሃ ተድባበ ተውሳኮ ዘወርቅ ዘንጹሕ ዘካዕበ እመት ወመንፈቀ እመት ኑኁ ወፅፍኁ እመት ወንፍቃ ።,And thou shalt put into the ark the testimony which I shall give thee. +ከጥሩ ወርቅም ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል የሆነ የስርየት መክደኛ ሥራ።,ወትገብሩ ክልኤተ ኬሩቤን ቅፍሎ ወርቅ ፍሕቆ ወታነብሮን ኵለሄ ውስተ ምስማካቲሁ ለተድባብ ።,"And thou shalt make a mercy seat of pure gold: two cubits and a half shall be the length thereof, and a cubit and a half the breadth thereof." +ሁለት ኪሩቤል ከተቀጠቀጠ ወርቅ ሥራ፥ በስርየት መክደኛውም ላይ በሁለት ወገን ታደርጋቸዋለህ።,ይትገበር ኬሩብ አሐዱ እምዝ መስመክ ወኬሩብ አሐዱ እምዝ መስመክ ዘዳግም ዘተድባብ ወትገብሩ ክልኤሆሙ ኬሩብ ውስተ ክልኤሆን መስመክት ።,"And thou shalt make two cherubims of gold, of beaten work shalt thou make them, in the two ends of the mercy seat." +ከስርየት መክደኛውም ጋር አንዱን ኪሩብ በአንድ ወገን፥ ሁለተኛውንም ኪሩብ በሌላው ወገን አድርገህ በአንድ ላይ ትሠራዋለህ።,ይኩና ኬሩቤን እንዘ ይረብባ ክነፊሆን እመልዕልት እንዘ ይጼልላ በክነፊሆን መልዕልተ ተድባብ ወገጾን ይትናጸሩ በበይኖን በዲበ ተድባብ ግበር ከመዝ ገጾን ይትናጸሩ ለኬሩቤን ።,"And make one cherub on the one end, and the other cherub on the other end: even of the mercy seat shall ye make the cherubims on the two ends thereof." +ኪሩቤልም ክንፎቻቸውን ወደ ላይ ይዘረጋሉ፥ የስርየት መክደኛውንም በክንፎቻቸው ይሸፍናሉ፥ ፊታቸውም እርስ በርሱ ይተያያል፤ የኪሩቤልም ፊቶቻቸው ወደ ስርየት መክደኛው ይመለከታሉ።,ወትዌጥሕ ተድባበ ዲበ ታቦት መልዕልቴሃ ወውስተ ታቦት ትደይ ትእዛዘ ዘአነ እሁበከ ።,"And the cherubims shall stretch forth their wings on high, covering the mercy seat with their wings, and their faces shall look one to another; toward the mercy seat shall the faces of the cherubims be." +የስርየት መክደኛውንም በታቦቱ ላይ ታደርገዋለህ፤ እኔም የምሰጥህን ምስክር በታቦቱ ውስጥ ታኖረዋለህ።,ወእትአመር ለከ በህየ ወእትናገረከ እምላዕሉ እምዲበ ተድባብ እማእከለ ክልኤቲ ኪሩቤን እምእለ ሀለዋ ውስተ ታቦት ዘመርጡር ኵሎ ትእዛዘ ዘአዘዝኩ ለውሉደ እስራኤል ።,And thou shalt put the mercy seat above upon the ark; and in the ark thou shalt put the testimony that I shall give thee. +በዚያም ከአንተ ጋር እገናኛለሁ፤ የእስራኤልንም ልጆች ታዝዝ ዘንድ የምሰጥህን ነገር ሁሉ፥ በምስክሩ ታቦት ላይ ባለው በሁለት ኪሩቤል መካከል፥ በስርየት መክደኛውም ላይ ሆኜ እነጋገርሃለሁ።,ወትገብር ሊተ ማእደ ዘወርቅ ንጹሕ ኑኁ ካዕበ እመት ወፅፍሑ እመት ወቆሙ እመት ወመንፈቀ እመት ።,"And there I will meet with thee, and I will commune with thee from above the mercy seat, from between the two cherubims which are upon the ark of the testimony, of all things which I will give thee in commandment unto the children of Israel." +ርዝመቱም ሁለት ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ፥ ቁመቱ አንድ ክንድ ተኩል የሆነ ገበታ ከግራር እንጨት ሥራ።,ወግብራ ግብረ ማዕበል ዘወርቅ ዐውዳ ወትገብር ቀጸላሃ ፅብነ አርባዕ ።,"Thou shalt also make a table of shittim wood: two cubits shall be the length thereof, and a cubit the breadth thereof, and a cubit and a half the height thereof." +በጥሩም ወርቅ ትለብጠዋለህ፤ በዙሪያውም የወርቅ አክሊል አድርግለት፤,ወትገብር ኍጻዳተ ዘማዕበል ለቀጸላሃ ።,"And thou shalt overlay it with pure gold, and make thereto a crown of gold round about." +በዙሪያውም አንድ ጋት የሚያህል ክፈፍ አድርግለት፤ የወርቅም አክሊል በክፈፉ ዙሪያ አድርግለት።,ወግበር አርባዕተ ሕለቃተ ዘወርቅ ወአንብር ውስተ አርባዕቱ ፍና ዘእገሪሃ መንገለ ቀጸላሃ ።,"And thou shalt make unto it a border of an hand breadth round about, and thou shalt make a golden crown to the border thereof round about." +አራትም የወርቅ ቀለበቶች አድርግለት፤ ቀለበቶቹንም አራቱ እግሮቹ ባሉበት በአራቱ ማዕዘኖች አድርግ።,ወይኩን አፅባኒሃ ቤተ ለምጽዋሪሃ ዘያነሥእ ማእደ ።,"And thou shalt make for it four rings of gold, and put the rings in the four corners that are on the four feet thereof." +ገበታውንም ለመሸከም መሎጊያዎቹ እንዲሰኩባቸው ቀለበቶቹ በክፈፉ አቅራቢያ ይሁኑ።,ወትገብር መጻውሪሃ እምዕፅ ዘኢይነቅዝ ወትቀፍሎ ንጹሐ ወርቀ ወቦቱ ይትገሐሥ ማእድ ።,Over against the border shall the rings be for places of the staves to bear the table. +ገበታውን ይሸከሙባቸው ዘንድ መሎጊያዎቹን ከግራር እንጨት ሠርተህ በወርቅ ለብጣቸው።,ወትገብር መዓንፍቲሃ ወአጽሕልቲሃ ወቤተ መዋጽሕታ ወመስፈርታ በዘ ቦቱ ታወጽሕ ቦቱ እምንጹሕ ወርቅ ግበሮ ።,"And thou shalt make the staves of shittim wood, and overlay them with gold, that the table may be borne with them." +ለማፍሰሻም ይሆኑ ዘንድ ወጭቶችዋን ጭልፋዎችዋንም መቅጃዎችዋንም ጽዋዎችዋንም አድርግ፤ እነርሱንም ከጥሩ ወርቅ አድርጋቸው።,ወአንብር ኅብስተ ዲበ ማእዱ በቅድሜየ ዘልፈ ።,"And thou shalt make the dishes thereof, and spoons thereof, and covers thereof, and bowls thereof, to cover withal: of pure gold shalt thou make them." +በገበታም ላይ የገጽ ኅብስት ሁልጊዜ በፊቴ ታደርጋለህ።,ወትገብር ተቅዋመ ማኅቶታ እምወርቅ ንጹሕ ፍሕቆ ግበራ ተቅዋመ ማኅቶታ ዐምደ ወአብራዒሃ ፤ መኣኅዚሃ ወከባበ ርእሰ ወጽጌያቲሃ ���ምውስቴታ ይትገበር ።,And thou shalt set upon the table shewbread before me alway. +መቅረዝንም ከጥሩ ወርቅ አድርግ፤ መቅረዙ ከእግሩና ከአገዳው ጋር በተቀጠቀጠ ሥራ ይደረግ፤ ጽዋዎቹም ጕብጕቦቹም አበቦቹም አንድነት በእርሱ ይደረጉበት።,ስድስቱ አብራዕ እለ ይትገበራ በገቦሃ ፤ ሠለስቱ አብራዕ ለተቅዋመ ማኅቶታ እምአሐዱ ፍናሃ ወሠለስቱ አብራዕ እምፍናሃ እምካልእ ።,"And thou shalt make a candlestick of pure gold: of beaten work shall the candlestick be made: his shaft, and his branches, his bowls, his knops, and his flowers, shall be of the same." +በስተጎኑ ስድስት ቅርንጫፎች ይውጡለት፤ ሦስት የመቅረዙ ቅርንጫፎች በአንድ ወገን፥ ሦስትም የመቅረዙ ቅርንጫፎች በሌላ ወገን ይውጡ።,ወሠለስቱ መኣኅዚሃ እለ ዮኀብራ ምስለ ፩ከባበ ርእሳ ጽጉይ ፤ ከማሁ ለስድስቲሆሙ አብራዕ ለእለ ይወጽኡ እምተቅዋመ ማኅቶት ።,"And six branches shall come out of the sides of it; three branches of the candlestick out of the one side, and three branches of the candlestick out of the other side:" +በአንደኛውም ቅርንጫፍ ጕብጕብና አበባ ሦስትም የለውዝ አበባ የሚመስሉትን ጽዋዎች፥ በሁለተኛውም ቅርንጫፍ ጕብጕብና አበባ ሦስትም የለውዝ አበባ የሚመስሉትን ጽዋዎች፤ እንዲሁም ከመቅረዙ ለሚወጡ ለስድስቱ ቅርንጫፎች አድርግ።,ወለተቅዋመ ማኅቶታ መኣኅዚሃ አርባዕቱ ወጽጌያታ ወከባበ ርእሳ ።,"Three bowls made like unto almonds, with a knop and a flower in one branch; and three bowls made like almonds in the other branch, with a knop and a flower: so in the six branches that come out of the candlestick." +በመቅረዙም ጕብጕቦቹንና አበቦቹን አራትም የለውዝ አበባ የሚመስሉትን ጽዋዎች አድርግ።,ከባበ ርእሳ ማእከለ ክልኤቱ አብራዕ ፤ ከማሁ ለስድስቱሂ አብራዑ እለ ይወፅኡ እምውስተ ተቅዋመ ማኅቶት ።,"And in the candlestick shall be four bowls made like unto almonds, with their knops and their flowers." +ከመቅረዙ ለሚወጡ ለስድስቱ ቅርንጫፎች ከሁለት ቅርንጫፎች በታች አንድ ሆኖ የተሠራ አንድ ጕብጕብ፥ ከሁለትም ቅርንጫፎች በታች አንድ ሆኖ የተሠራ አንድ ጕብጕብ፥ ደግሞ ከሁለት ቅርንጫፎች በታች አንድ ሆኖ የተሠራ አንድ ጕብጕብ ይሁን።,ከባበ ርእሳ ወአብራዒሃ እምውስቴታ ይኩና ፤ ኵሎን ፍሕቆ እምአሐዱ ወርቅ ንጹሕ ።,"And there shall be a knop under two branches of the same, and a knop under two branches of the same, and a knop under two branches of the same, according to the six branches that proceed out of the candlestick." +ጕብጕቦቹና ቅርንጫፎቹ ሁሉ ከእርሱ ጋር አንድ ይሁኑ፤ ሁሉም አንድ ሆኖ ከተቀረጸ ከጥሩ ወርቅ ይደረግ።,ትገብር መኃትዊሃ ፯ወትሥራዕ መኃትወ ወያርእዩ እምአሐዱ ገጽ ።,Their knops and their branches shall be of the same: all it shall be one beaten work of pure gold. +ሰባቱንም መብራቶች ሥራ፤ በፊቱ ያበሩ ዘንድ መብራቶቹን ያቀጣጥሉአቸዋል።,ዘእምድኅሬሃ ወሥርዐታ እምወርቅ ንጹሕ ፍሕቆ ።,"And thou shalt make the seven lamps thereof: and they shall light the lamps thereof, that they may give light over against it." +መኰስተሪያዎችዋን የኵስታሪ ማድረጊያዎችዋንም ከጥሩ ወርቅ አድርግ።,ዘትገብር ዘኵሎ ንቁያ አርአያ አርአይኩከ በደብር ።,"And the tongs thereof, and the snuffdishes thereof, shall be of pure gold." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +እይ ከይሁዳ ነገድ የሚሆን የሆር የልጅ ልጅ፥ የኡሪ ልጅ ባስልኤልን በስሙ ጠርቼዋለሁ።,ናሁ ተሰመይኩ በስመ ቤስልኤል ዘውሬ ወልደ ኦር ዘእምነገደ ይሁዳ ።,"See, I have called by name Bezaleel the son of Uri, the son of Hur, of the tribe of Judah:" +በሥራ ሁሉ ብልሃት በጥበብም በማስተዋልም በእውቀትም የእዚአብሔርን መንፈስ ሞላሁበት፤,ወመላእክዎ መንፈሰ ቅዱሰ ወጥበበ ወአእምሮ ወዕቁም በኵሉ ምግባር ከመ የሐሊ ፤,"And I have filled him with the spirit of God, in wisdom, and in understanding, and in knowledge, and in all manner of workmanship," +የጥበብን ሥራ ያስተውል ዘንድ፥ በወርቅና በብር በናስም ይሰራ ዘንድ፥,ወይኩን ሊቀ ጸረብት ከመ ይግበር ወርቀ ወብሩረ ወብርተ ወዘሕብረ ያክንት ወሜላተ ወነተ ዘፍትሎ ወቢሶሰ ክዑበ ፤,"To devise cunning works, to work in gold, and in silver, and in brass," +ለፈርጥ የሚሆነውን የዕንቍ ድንጋይ ይቀርጽ ዘንድ፥ እንጨቱንም ይጠርብ ዘንድ፥ ሥራውንም ሁሉ ይሠራ ዘንድ።,ወግብረሂ እብን ውስተ ምግባር ወዘይጸርብ እምውስተ ዕፅ ከመ ይግበር በውስተ ኵሉ ምግባር ።,"And in cutting of stones, to set them, and in carving of timber, to work in all manner of workmanship." +እኔም እነሆ ከእርሱ ጋር ከዳን ነገድ የሚሆን የአሂሳሚክን ልጅ ኤልያብን ሰጠሁ፤ ያዘዝሁህን ሁሉ ያደርጉ ዘንድ በልባቸው ጥበበኞች በሆኑት ሁሉ ጥበብን አኖርሁ።,ወአነ ወሀብኩ ኤልያብሃ ዘአኪሰምክ ዘእምሕዝበ ዳን ወለኵሉ ጠቢበ ልብ ወሀብኩ አእምሮ ወይግበሩ ኵሎ ዘአዘዝኩከ ፤,"And I, behold, I have given with him Aholiab, the son of Ahisamach, of the tribe of Dan: and in the hearts of all that are wise hearted I have put wisdom, that they may make all that I have commanded thee;" +የመገናኛውን ድንኳን፥ የምስክሩንም ታቦት፥ በእርሱም ላይ ያለውን የስርየት መክደኛውን፥ የድንኳኑንም ዕቃ ሁሉ፥,ደብተራ ዘመርጡር ወታቦተ ዘሕርመት ወምኅዋጸ ዘላዕሌሃ ወንዋየ ዘደብተራ ፤,"The tabernacle of the congregation, and the ark of the testimony, and the mercy seat that is thereupon, and all the furniture of the tabernacle," +ገበታውንም ዕቃውንም፥ ከዕቃው ሁሉ ጋር የነጻውን መቅረዝ፥ የዕጣን መሠዊያውን፥,ወመሥዋዕተ ወማእደ ወኵሎ ንዋያ ወተቅዋመ ማኅቶት ንጽሕተ ወኵሎ ንዋያ ፤,"And the table and his furniture, and the pure candlestick with all his furniture, and the altar of incense," +ለሚቃጠል መሥዋት የሚሆነውንም መሠዊያ ዕቃውንም ሁሉ፥ የመታጠቢያውን ሰንም መቀመጫውንም፥ በብልሃት የተሠራውንም ልብስ፥,ወማዕከከ ወመንበሮ ፤,"And the altar of burnt offering with all his furniture, and the laver and his foot," +በክህነት እኔን የሚያገለግሉበትን የካህኑን የአሮንን ልብሰ ተክህኖና የልጆቹን ልብስ፥,ወአልባሲሁ ዘግብሩ ለአሮን ወአልባሰ ደቂቁ በዘ ይገብሩ ግብረ ሊተ ፤,"And the cloths of service, and the holy garments for Aaron the priest, and the garments of his sons, to minister in the priest's office," +የቅብዓቱንም ዘይት፥ ለመቅደሱ የሚሆን የጣፋጭ ሽቱውንም ዕጣን እንዳዘዝሁህ ሁሉ ያድርጉ።,ወቅብአ ዘይቀብኡ ወዕጣነ ዘየዐጥኑ ለመቅደስ ወኵሎ ዘእኤዝዘከ ይግበሩ ።,"And the anointing oil, and sweet incense for the holy place: according to all that I have commanded thee shall they do." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። እኔ የምቀድሳችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቁ ዘንድ በእኔና በእናንተ ዘንድ ለልጅ ልጃችሁ ምልክት ነውና ሰንበቶቼን ፈጽሞ ጠብቁ።,ወአንተኒ አዝዞሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ዑቁ ከመ ትዕቀቡ ሰንበትየ እስመ ትእምርት ውእቱ በኀቤየ ወበኀቤክሙኒ በትውልድክሙ ከመ ታእምሩ ከመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ዘእቄድሰክሙ ።,"Speak thou also unto the children of Israel, saying, Verily my sabbaths ye shall keep: for it is a sign between me and you throughout your generations; that ye may know that I am the LORD that doth sanctify you." +ስለዚህ ለእናንተ ቅዱስ ነውና ሰንበትን ጠብቁ፤ የሚያረክሰውም ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገደል፥ ሥራንም በእርሱ የሠራ ሰው ሁሉ ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጥፋ።,ወዕቀቡ ሰንበትየ እስመ ቅድስት ይእቲ ለክሙ ወዘአርኰሳ ሞተ ለይሙት ፤ ኵሉ ዘይገብር ባቲ ግብረ ለይሰሮ ይእቲ ነፍስ እምሕዝባ ።,"Ye shall keep the sabbath therefore; for it is holy unto you: every one that defileth it shall surely be put to death: for whosoever doeth any work therein, that soul shall be cut off from among his people." +ስድስት ቀን ሥራን ሥራ፤ ሰባተኛው ቀን ግን ለእግዚአብሔር ��ተቀደሰ የዕረፍት ሰንበት ነው፤ በሰንበት ቀን የሚሠራ ሁሉ ፈጽሞ ይገደል።,ሰዱሰ ዕለተ ትገብር ግብረ ወበሳብዕት ዕለት ሰንበተ ዕረፍት ቅድስት ለእግዚአብሔር ኵሉ ዘይገብር ግብረ በዕለተ ሰንበት ሞተ እመዊት ይሙት ።,"Six days may work be done; but in the seventh is the sabbath of rest, holy to the LORD: whosoever doeth any work in the sabbath day, he shall surely be put to death." +የእስራኤልም ልጆች ለልጅ ልጃቸው ለዘላለም ቃል ኪዳን በሰንበት ያርፉ ዘንድ ሰንበትን ይጠብቁ።,ወይዕቀቡ ደቂቀ እስራኤል ሰናብተ ከመ ይግበርዎን በዳሮሙ ።,"Wherefore the children of Israel shall keep the sabbath, to observe the sabbath throughout their generations, for a perpetual covenant." +እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን በስድስት ቀን ስለ ፈጠረ፥ በሰባተኛውም ቀን ከሥራው ስላረፈና ስለ ተነፈሰ፥ በእኔና በእስራኤል ልጆች ዘንድ የዘላለም ምልክት ነው።,ሥርዐት ይእቲ ለዓለም ሊተ ወለደቂቀ እስራኤል ተአምር ውእቱ ዘለዓለም እስመ በሰዱስ ዕለት ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድረ ወበሳብዕት ዕለት ፈጸመ ወአዕረፈ ።,"It is a sign between me and the children of Israel for ever: for in six days the LORD made heaven and earth, and on the seventh day he rested, and was refreshed." +እግዚአብሔርም ከሙሴ ጋር በሲና ተራራ የተናገረውን በፈጸመ ጊዜ በእግዚአብሔር ጣት የተጻፈባቸውን ከድንጋይ የሆኑ ሁለቱን የምስክር ጽላቶች ሰጠው።,ወወሀቦ ለሙሴ ሶበ ፈጸመ ተናግሮ ምስሌሁ በደብረ ሲና ክልኤ ጽላተ ዘትእዛዝ ጽላተ ዘእብን ጽሑፋት በአጽባዕት እግዚአብሔር ።,"And he gave unto Moses, when he had made an end of communing with him upon mount Sinai, two tables of testimony, tables of stone, written with the finger of God." +በሦስተኛውም ወር የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ በኋላ በዚያ ቀን ወደ ሲና ምድረ በዳ መጡ።,ወበሣልስ ወርኅ እምዘ ወፅኡ ውሉዶ እስራኤል እምድረ ግብጽ በዛ ዕለት መጽኡ ውስተ ገዳም ዘሲና ።,"In the third month, when the children of Israel were gone forth out of the land of Egypt, the same day came they into the wilderness of Sinai." +ከራፊድም ተነሥተው ወደ ሲና ምድረ በዳ መጡ፥ በምድረ በዳም ሰፈሩ፤ በዚያም እስራኤል በተራራው ፊት ሰፈረ።,ወወፅኡ እምራፈድ ወበጽሑ ውስተ ገዳም ዘሲና ወኀደሩ ህየ እስራኤል መንጸረ ደብሩ ።,"For they were departed from Rephidim, and were come to the desert of Sinai, and had pitched in the wilderness; and there Israel camped before the mount." +ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ዘንድ ወጣ፤ እግዚአብሔርም በተራራው ጠርቶ አለው። ለያዕቆብ ቤት እንዲህ በል፥ ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ንገር።,ወሙሴ ዐርገ ውስተ ደብረ እግዚአብሔር ወጸውዖ እግዚአብሔር ለሙሴ እምዲበ ደብር ወይቤሎ በሎሙ ለቤተ ያዕቆብ ወዜንዎሙ ለውሉደ እስራኤል ።,"And Moses went up unto God, and the LORD called unto him out of the mountain, saying, Thus shalt thou say to the house of Jacob, and tell the children of Israel;" +በግብፃውያን ያደረግሁትን፥ በንስርም ክንፍ እንደተሸከምኋችሁ፥ ወደ እኔም እንዳመጣኋችሁ አይታችኋል።,አንትሙ ርኢክሙ መጠነ ገበርክዎሙ ለግብጽ ወነሣእኩክሙ ከመዘ ክንፈ ጕዛ ወአቅረብኩክሙ ኀቤየ ።,"Ye have seen what I did unto the Egyptians, and how I bare you on eagles' wings, and brought you unto myself." +አሁንም ቃሌን በእውነት ብትሰሙ ኪዳኔንም ብትጠብቁ፥ ምድር ሁሉ የእኔ ናትና ከአሕዛብ ሁሉ የተመረጠ ርስት ትሆኑልኛላችሁ፤,ወይእዜሂ ለእመ ሰማዕክሙኒ ቃልየ ወዐቀብክሙ ትእዛዝየ ትኩኑኒ ሕዝበ ዘጽድቅ እምውስተ ኵሉ ሕዝብ እስመ ዚአየ ይእቲ ኵለንታሃ ምድር ።,"Now therefore, if ye will obey my voice indeed, and keep my covenant, then ye shall be a peculiar treasure unto me above all people: for all the earth is mine:" +እናንተም የካህናት መንግሥት የተቀደሰም ሕዝብ ትሆኑልኛላችሁ። ለእስራኤል ልጆች የምትነግራቸው ቃል ይህ ነው።,ወአንትሙ ትኩኑኒ እለ መንግሥት እለ ትሠውዑ ሊተ ሕዝብ ዘጽድቅ ፤ ዘቃለ አይድዖሙ ለውሉደ ��ስራኤል ።,"And ye shall be unto me a kingdom of priests, and an holy nation. These are the words which thou shalt speak unto the children of Israel." +ሙሴም መጣ፥ የሕዝቡንም ሽማግሌዎች ጠርቶ እግዚአብሔር ያዘዘውን ይህን ቃል ሁሉ በፊታቸው ተናገረ።,ወመጽአ ሙሴ ወጸውዐ ሊቃነ ሕዝብ ወአይድዖሙ ዘኵሎ ቃለ ዘአዘዞሙ እግዚአብሔር ።,"And Moses came and called for the elders of the people, and laid before their faces all these words which the LORD commanded him." +ሕዝቡ ሁሉ አንድ አፍ ሆነው። እግዚአብሔር ያለውን ሁሉ እናደርጋለን ብለው መለሱ፤ ሙሴም የሕዝቡን ቃል ወደ እግዚአብሔር አደረሰ።,ወአውሥኡ ኵሉ ሕዝብ በ፩ቃል ወይቤሉ ኵሎ ዘአዘዘነ እግዚአብሔር ንገብር ወንሰምዕ ወአዕረገ ሙሴ ቃለ ሕዝብ ኀበ እግዚአብሔር ።,"And all the people answered together, and said, All that the LORD hath spoken we will do. And Moses returned the words of the people unto the LORD." +እግዚአብሔርም ሙሴን። ከአንተ ጋር ስነጋገር ሕዝቡ እንዲሰሙ፥ ደግሞም ለዘላለም እንዲያምኑብህ፥ እነሆ በከባድ ደመና እመጣልሃለሁ አለው። ሙሴም የሕዝቡን ቃል ለእግዚአብሔር ነገረ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ እመጽእ አነ ኀቤከ በዐምደ ደመና ከመ ይስማዕ ሕዝብ እንዘ እትናገር ምስሌከ ወይእመኑ በላዕሌከ ለዓለመ ዓለም ወአይድዐ ሙሴ ቃለ ሕዝብ ኀበ እግዚአብሔር ።,"And the LORD said unto Moses, Lo, I come unto thee in a thick cloud, that the people may hear when I speak with thee, and believe thee for ever. And Moses told the words of the people unto the LORD." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ወደ ሕዝቡ ሂድ፥ ዛሬና ነገም ቀድሳቸው፥ ልብሳቸውንም ይጠቡ፤,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ወሪደከ ኰንን ሕዝበ ወያንጽሑ ርእሶሙ ዮም ወጌሠመ ወይኅፅቡ አልባሲሆሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Go unto the people, and sanctify them to day and to morrow, and let them wash their clothes," +በሦስተኛው ቀን ሕዝቡ ሁሉ ሲያዩ እግዚአብሔር በሲና ተራራ ላይ ይወርዳልና ለሦስተኛው ቀን ይዘጋጁ።,ወይፅንሑ ድልዋኒሆሙ ለአመ ሣልስት ዕለት እስመ አመ ሣልስት ይወርድ እግዚአብሔር ዲበ ደብር ዘሲና በቅድሜሆሙ ለሕዝብ ።,And be ready against the third day: for the third day the LORD will come down in the sight of all the people upon mount Sinai. +ወሰንም ለሕዝቡ በዙሪያው አድርግላቸው። ወደ ተራራው እንዳትወጡ ጫፉንም እንዳትነኩ ተጠንቀቁ፤ ተራራውንም የነካ ፈጽሞ ይሞታል፤,ወትክፍል ሕዝበ ይዑድዋ ወለይትዓቀቡ ኢይዕረጉ ውስተ ደብር ወኵሉ ዘለከፎ ለደብር በሞት ለይሙት ።,"And thou shalt set bounds unto the people round about, saying, Take heed to yourselves, that ye go not up into the mount, or touch the border of it: whosoever toucheth the mount shall be surely put to death:" +የማንም እጅ አይንካ፤ ነገር ግን የሚነካው ሁሉ ይወገራል፥ ወይም በፍላጻ ይወጋል፤ እንስሳ ወይም ሰው ቢሆን አይድንም በላቸው። ሳያቋርጥ የመለከት ድምፅ ሲነፋ በዚያን ጊዜ ወደ ተራራው ይውጡ።,ወእደዊሆሙኒ ኢያርእዩ ፤ በእብን ለይትወገሩ ወእማእኮ በሞፀፍ ለይተወፀፉ ፤ ወለእመ እንስሳ ወለእመ ሰብእ ኢይሕዮ ፤ እምከመ ቃለ መጥቅዕ ወደመና ኀለፈ እምደብር ይዕርጉ ዲበ ደብር ።,"There shall not an hand touch it, but he shall surely be stoned, or shot through; whether it be beast or man, it shall not live: when the trumpet soundeth long, they shall come up to the mount." +ሙሴም ከተራራው ወደ ሕዝቡ ወረደ፥ ሕዝቡንም ቀደሰ፤ ልብሳቸውንም አጠቡ።,ወወረደ ሙሴ እምዲበ ደብር ኀበ ሕዝብ ወባረኮሙ ወኀፀቡ አልባሲሆሙ ።,"And Moses went down from the mount unto the people, and sanctified the people; and they washed their clothes." +ሕዝቡንም። ለሦስተኛው ቀን ተዘጋጁ፥ ወደ ሴቶቻችሁ አትቅረቡ አለ።,ወይቤ ለሕዝብ ተደለዉ ለሠሉስ ዕለት ወኢትቅረቡ አንስተ ።,"And he said unto the people, Be ready against the third day: come not at your wives." +እንዲህም ሆነ፤ በሦስተኛው ቀን በማለዳ ጊዜ ነጐድጓድና መብረቅ ከባድም ደመና እጅግም የበረታ የቀንደ መለከት ድምጽ በተራራው ላይ ሆነ፤ በሰፈሩም የነበሩት ሕዝብ ሁሉ ተንቀጠቀጡ።,ወአመ ሣልስት ዕለት ገይሰክሙ በጽባሕ ወናሁ ትሰምዑ ቃለ ወመብረቀ ወደመና ወጊሜ በደብሩ ለሲና ቃለ መጥቅዕ ዐቢይ ድምፅ ወደንገፀ ኵሉ ሕዝብ በውስተ ትዕይንት ።,"And it came to pass on the third day in the morning, that there were thunders and lightnings, and a thick cloud upon the mount, and the voice of the trumpet exceeding loud; so that all the people that was in the camp trembled." +ሙሴም ሕዝቡን ከእግዚአብሔር ጋር ለማገናኘት ከሰፈር አወጣቸው፤ ከተራራውም እግርጌ ቆሙ።,ወአውፅአ ሙሴ ሕዝበ ይትራከብ ምስለ ፈጣሪ እምትዕይንት ወበጽሑ ኀበ ደብር ።,And Moses brought forth the people out of the camp to meet with God; and they stood at the nether part of the mount. +እግዚአብሔርም በእሳት ስለ ወረደበት የሲና ተራራ ሁሉ ይጤስ ነበር፤ ከእርሱም እንደ እቶን ጢስ ያለ ጢስ ይወጣ ነበር፥ ተራራውም ሁሉ እጅግ ይናወጥ ነበር።,ወደብረ ሲና ይጠይስ ኵለንታሁ እስመ ወረደ እግዚአብሔር ውሰቴታ በእሳት ወይወፅእ በውስቴታ ከመ ጢስ ዘእምእቶን ወደንገፀ ኵሉ ሕዝብ ጥቀ ።,"And mount Sinai was altogether on a smoke, because the LORD descended upon it in fire: and the smoke thereof ascended as the smoke of a furnace, and the whole mount quaked greatly." +የቀንደ መለከቱም ድምፅ እጅግ በበረታና በጸና ጊዜ ሙሴ ተናገረ እግዚአብሔርም በድምፅ መለሰለት።,ወይደምፅ ድምፀ መጥቅዕ እንዘ ይበልሕ ይኄይል ጥቀ ወሙሴ ይትናገር ወእግዚአብሔር ያወሥኦ በቃሉ ።,"And when the voice of the trumpet sounded long, and waxed louder and louder, Moses spake, and God answered him by a voice." +እግዚአብሔርም በሲና ተራራ ላይ ወደ ተራራው ራስ ወረደ፤ እግዚአብሔርም ሙሴን ወደ ተራራው ራስ ጠራው፤ ሙሴም ወጣ።,ወወረደ እግዚአብሔር ደብረ ሲና ውስተ ከተማሁ ለደብር ወዐርገ ሙሴ ።,"And the LORD came down upon mount Sinai, on the top of the mount: and the LORD called Moses up to the top of the mount; and Moses went up." +እግዚአብሔርም ሙሴን። ውረድ፥ እግዚአብሔርን ለማየት ዳርቻውን እንዳያልፉ ከእነርሱም ብዙ እንዳይጠፉ ለሕዝቡ አስጠንቅቃቸው፤,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ረድ ወአይድዖሙ ለሕዝብ ኢይቅረቡ ኀበ እግዚአብሔር ለጠይቆ ኢይደቅ በውስቴቶሙ ብዙኅ ።,"And the LORD said unto Moses, Go down, charge the people, lest they break through unto the LORD to gaze, and many of them perish." +ወደ እግዚአብሔርም የሚቀርቡት ካህናት ደግሞ እግዚአብሔር እንዳያጠፋቸው ራሳቸውን ይቀድሱ አለው።,ወሠዋዕት እለ ይቄርቡ ለእግዚእ እግዚአብሔር ይትባረኩ ኢይኅለቅ እምላዕሌሆሙ እግዚአብሔር ።,"And let the priests also, which come near to the LORD, sanctify themselves, lest the LORD break forth upon them." +ሙሴም እግዚአብሔርን። አንተ። በተራራው ዙሪያ ወሰን አድርግ ቀድሰውም ብለህ አስጠንቅቀኸናልና ሕዝቡ ወደ ተራራ ይወጡ ዘንድ አይችሉም አለው።,ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብሔር ኢይክል ሕዝብ ዐሪገ ውስተ ደብረ ሲና እስመ አስማዕከነ ወትቤለነ ኢትልክፉ ደብረ ወትባርክዎ ።,"And Moses said unto the LORD, The people cannot come up to mount Sinai: for thou chargedst us, saying, Set bounds about the mount, and sanctify it." +እግዚአብሔርም። ሂድ፥ ውረድ፤ አንተ አሮንም ከአንተ ጋር ትወጣላችሁ፤ ካህናቱና ሕዝቡ ግን እግዚአብሔር እንዳያጠፋቸው ወደ እግዚአብሔር ይወጡ ዘንድ አይተላለፉ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ሑር ወረድ ወዕረግ አንተ ወአሮን ምስሌከ ፤ ወሠዋዕትሰ ወሕዝብ ኢይትኀየሉ ዐሪገ ኀበ እግዚአብሔር ፤ ያሐጕል እግዚአብሔር እምውስቴቶሙ ።,"And the LORD said unto him, Away, get thee down, and thou shalt come up, thou, and Aaron with thee: but let not the priests and the people break through to come up unto the LORD, lest he break forth upon them." +ሙሴም ወደ ሕዝቡ ወረደ፥ ይህንንም ነገራቸው።,ወወረደ ሙሴ ኀበ ሕዝብ ወይቤሎሙ ።,"So Moses went down unto the people, and spake unto them." +የምድያምም ካህን የሙሴ አማት ዮቶር እግዚአብሔር ለሙሴና ��ሕዝቡ ለእስራኤል ያደረገውን ሁሉ፥ እግዚአብሔርም እስራኤልን ከግብፅ እንዳወጣ ሰማ።,ወሰምዐ ዮቶር ሠዋዒ ዘእምድያም ሐሙሁ ለሙሴ ኵሎ ዘገብረ እግዚአብሔር ለእስራኤል ለሕዝቡ ወአውፅኦሙ እግዚአብሔር ለእስራኤል እምግብጽ ።,"When Jethro, the priest of Midian, Moses' father in law, heard of all that God had done for Moses, and for Israel his people, and that the LORD had brought Israel out of Egypt;" +በዚያን ጊዜ የሙሴ አማት ዮቶር መልሶአት የነበረውን የሙሴን ሚስት ሲፓራን ሁለቱንም ልጆቿን ወሰደ።,ወነሥአ ዮቶር ሐሙሁ ለሙሴ ሲፕራሃ ብእሲቶ ለሙሴ እምዘ ኀደጋ ፤,"Then Jethro, Moses' father in law, took Zipporah, Moses' wife, after he had sent her back," +ከእነርሱ የአንደኛው ስም ጌርሳም ነበረ፤ አባቱ። በሌላ አገር ስደተኛ ነበርሁ ብሎአልና፤,ወ፪ደቂቆ ወስሙ ለወልደ ሙሴ ለአሐዱ ጌርሳም ወይቤ እስመ ፈላሲ አነ በምድረ ባዕድ,"And her two sons; of which the name of the one was Gershom; for he said, I have been an alien in a strange land:" +የሁለተኛውም ስም አልዓዛር ነበረ። የአባቴ አምላክ ረዳኝ፥ ከፈርዖንም ሰይፍ አዳነኝ ብሎአልና።,ወስሙ ለካልእ ወልዱ ኤልያዛር ወይቤ ፈጣሪ ዘአቡየ ረዳኢየ ወአድኅነኒ እምእዴሁ ለፈርዖን ።,"And the name of the other was Eliezer; for the God of my father, said he, was mine help, and delivered me from the sword of Pharaoh:" +የሙሴ አማት ዮቶርም ከልጆቹና ከሚስቱ ጋር በእግዚአብሔር ተራራ አጠገብ በምድረ በዳ ወደ ሰፈረ ወደ ሙሴ መጣ።,ወመጽአ ዮቶር ሐሙሁ ለሙሴ ወደቁ ወብእሲቱ ኀበ ሙሴ ገዳመ ኀበ ኀደሩ ጕንደ ደብር ዘእግዚአብሔር ።,"And Jethro, Moses' father in law, came with his sons and his wife unto Moses into the wilderness, where he encamped at the mount of God:" +ሙሴንም። እኔ አማትህ ዮቶር፥ ሚስትህም፥ ከእርስዋም ጋር ሁለቱ ልጆችዋ መጥተንልሃል አለው።,ወይቤልዎ ለሙሴ ናሁ ዮቶር ሐሙከ ይበጽሕ ኀቤከ ወብእሲትከ ወክልኤሆሙ ደቂቅከ ።,"And he said unto Moses, I thy father in law Jethro am come unto thee, and thy wife, and her two sons with her." +ሙሴም አማቱን ሊገናኝ ወጣ፥ ሰገደም፥ ሳመውም፤ እርስ በርሳቸውም ደኅንነታቸውን ተጠያየቁ፥ ወደ ድንኳኑም ገቡ።,ወወፅአ ሙሴ ወተቀበሎ ለሐሙሁ ወአምኆ ወሰአሞ ወተአምኁ በበይናቲሆሙ ወቦኡ ትዕይንተ ።,"And Moses went out to meet his father in law, and did obeisance, and kissed him; and they asked each other of their welfare; and they came into the tent." +ሙሴም እግዚአብሔር በፈርዖንና በግብፃውያን ላይ ስለ እስራኤል ያደረገውን ሁሉ፥ በመንገድም ያገኛቸውን ድካም ሁሉ፥ እግዚአብሔርም እንዳዳናቸው ለአማቱ ነገረው።,ወዜነዎ ሙሴ ለሐሙሁ ኵሎ ዘገብሮ እግዚአብሔር ለፈርዖን ወለግብጽ በእንተ እስራኤል ወኵሎ ሕማመ ዘከመ ሐሙ በፍኖት ወዘከመ አድኀኖሙ እግዚአብሔር ።,"And Moses told his father in law all that the LORD had done unto Pharaoh and to the Egyptians for Israel's sake, and all the travail that had come upon them by the way, and how the LORD delivered them." +ዮቶርም እግዚአብሔር ለእስራኤል ስላደረገው ቸርነት ሁሉ፥ ከግብፃውያንም እጅ ስላዳናቸው ደስ አለው።,ወደንገፀ ዮቶር በኵሉ ዘገብረ ሎሙ እግዚአብሔር ወአድኀኖሙ እምእደ ግብጽ ወእምእደ ፈርዖን ።,"And Jethro rejoiced for all the goodness which the LORD had done to Israel, whom he had delivered out of the hand of the Egyptians." +ዮቶርም። ከግብፃውያንና ከፈርዖን እጅ ያዳናችሁ፥ ከግብፃውያንም እጅ ሕዝቡን ያዳነ እግዚአብሔር ይባረክ።,ወይቤ ዮቶር ቡሩክ እግዚአብሔር ዘአድኀነ ሕዝቦ እምእደ ግብጽ ወእምእደ ፈርዖን ።,"And Jethro said, Blessed be the LORD, who hath delivered you out of the hand of the Egyptians, and out of the hand of Pharaoh, who hath delivered the people from under the hand of the Egyptians." +ትዕቢት ባደረጉባቸው ነገር እግዚአብሔር ከአማልክት ሁሉ እንዲበልጥ አሁን አወቅሁ አለ።,እምይእዜ አእመርኩ ከመ ዐቢይ እግዚአብሔር እምኵሉ አማልክት በበይነዝ ተኰነኑ ሎሙ ።,Now I know that the LORD is greater than all gods: for in the thing wherein they dealt proudly he was above them. +የሙሴ አማት ዮቶርም የሚቃጠል መሥዋዕትንና ሌላ መሥዋዕትን ለእግዚአብሔር ወሰደ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ከሙሴ አማት ጋር እንጀራ ሊበሉ አሮን የእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ መጡ።,ወነሥአ ዮቶር ሐሙሁ ለሙሴ ወገብረ በጽድቅ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ወመጽአ አሮን ወሊቃነ ሕዝብ ዘእስራኤል ከመ ይብልዑ ኅብስተ ምስለ ሐመ ሙሴ በቅድመ እግዚአብሔር ።,"And Jethro, Moses' father in law, took a burnt offering and sacrifices for God: and Aaron came, and all the elders of Israel, to eat bread with Moses' father in law before God." +እንዲህም ሆነ፤ በነጋው ሙሴ በሕዝቡ ሊፈርድ ተቀመጠ፤ ሕዝቡም በሙሴ ፊት ከጥዋት እስከ ማታ ድረስ ቆመው ነበር።,ወአመ ሳኒታ ነበረ ሙሴ ይኰንን ሕዝበ ወይጸንሕ ሕዝብ ሙሴሃ እምነግህ እስከ ሰርክ ።,"And it came to pass on the morrow, that Moses sat to judge the people: and the people stood by Moses from the morning unto the evening." +የሙሴም አማት በሕዝቡ ያደረገውን ሁሉ ባየ ጊዜ። ይህ በሕዝቡ የምታደርገው ምንድር ነው? ሕዝቡ ሁሉ ከጥዋት ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ በዙሪያህ ቆመው ሳሉ አንተ ብቻህን ስለ ምን ተቀምጠሃል? አለው።,ወርእየ ዮቶር ኵሉ ዘይገብር በላዕለ ሕዝብ ወይቤሎ ዮቶር ለሙሴ ምንትኑዝ ዘትገብር በሕዝብ ባሕቲትከ ትነብር ወኵሉ ሕዝብ ይቀውም እምነግህ እስከ ሰርክ ።,"And when Moses' father in law saw all that he did to the people, he said, What is this thing that thou doest to the people? why sittest thou thyself alone, and all the people stand by thee from morning unto even?" +ሙሴም አማቱን። ሕዝቡ እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ወደ እኔ ይመጣሉ፤,ወይቤ ሙሴ ለሐሙሁ እስመ ይመጽእ ኀቤየ ሕዝብ ወይስእል ፍትሐ በኀበ እግዚአብሔር ።,"And Moses said unto his father in law, Because the people come unto me to enquire of God:" +ነገርም ቢኖራቸው ወደ እኔ ይመጣሉ፥ በዚህና በዚያ ሰውም መካከል እፈርዳለሁ፥ የእግዚአብሔርንም ሥርዓትና ሕግ አስታውቃቸዋለሁ አለው።,እምከመ ተጋአዙሂ ይመጽኡ ኀቤየ እፍትሖሙ አስተናጺሕየ ለለአሐዱ አሐዱ ኵነኔ እግዚአብሔር ወሕጎ ።,"When they have a matter, they come unto me; and I judge between one and another, and I do make them know the statutes of God, and his laws." +የሙሴም አማት አለው። አንተ የምታደርገው ይህ ነገር መልካም አይደለም።,ወይቤሎ ሐሙሁ ለሙሴ አኮ ርቱዕ ዘአንተ ትገብር ዝነገር ዐቢይ ።,"And Moses' father in law said unto him, The thing that thou doest is not good." +ይህ ነገር ይከብድብሃልና አንተ ከአንተም ጋር ያለው ሕዝብ ትደክማላችሁ፤ አንተ ብቻህን ልታደርገው አትችልም።,ሕማመ ተሐምም አንተ ወኵሉ ሕዝብ ዘሀሎ ምስሌከ ፤ ይከብደከ ዝቃል ወኢትክል ባሕቲትከ ገቢሮተ ።,"Thou wilt surely wear away, both thou, and this people that is with thee: for this thing is too heavy for thee; thou art not able to perform it thyself alone." +አሁንም እመክርሃለሁና ቃሌን ስማ፥ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሆናል፤ አንተ በእግዚአብሔር ፊት ለሕዝቡ ሁን፥ ነገራቸውንም ወደ እግዚአብሔር አድርስ፤,ወይእዜኒ ስምዐኒ ወአነ አመክረከ ወእግዚአብሔር የሀሉ ምስሌከ ወኩኖሙ አንተ ለሕዝብ በኀበ እግዚአብሔር ወታብትክ ቃሎሙ በኀበ እግዚአብሔር ።,"Hearken now unto my voice, I will give thee counsel, and God shall be with thee: Be thou for the people to God-ward, that thou mayest bring the causes unto God:" +ሥርዓቱንም ሕጉንም አስተምራቸው፥ የሚሄዱበትን መንገድ የሚያደርጉትንም ሥራ ሁሉ አሳያቸው።,ወአስምዖሙ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር ወሕጎ ወትዜንዎሙ ፍኖቶ በእለ የሐውሩ በውስቴቶሙ ወግብረ ዘይገብሩ ።,"And thou shalt teach them ordinances and laws, and shalt shew them the way wherein they must walk, and the work that they must do." +አንተም ከሕዝቡ ሁሉ አዋቂዎችን፥ እግዚአብሔርን የሚፈሩትን፥ የታመኑ፥ የግፍንም ረብ የሚጠሉትን ሰዎች ምረጥ፤ ከእነርሱም የሺህ አለቆችን፥ የመቶ አለቆችን፥ የአምሳ አለቆችን፥ የአሥርም አለቆችን ሹምላቸው።,ወአንተሂ ለሊከ ምክር እምውስተ ኵሉ ሕዝብ ኀያላን ዕደወ ጻድቃነ ሰብአ እለ ይጸልኡ ትዕቢተ ወሢም ሎሙ መኰንነ ለ፲፻ወለምእት ወለኀምሳ ወለዐሠርቱ ።,"Moreover thou shalt provide out of all the people able men, such as fear God, men of truth, hating covetousness; and place such over them, to be rulers of thousands, and rulers of hundreds, rulers of fifties, and rulers of tens:" +በሕዝቡ ላይ ሁልጊዜ ይፍረዱ፤ አውራውን ነገር ሁሉ ወደ አንተ ያምጡት፥ ታናሹንም ነገር ሁሉ እነርሱ ይፍረዱ፤ እነርሱም ከአንተ ጋር ሸክሙን ይሸከማሉ፥ ለአንተም ይቀልልልሃል።,ወይኰንኑ ሕዝበ ኵሎ ሰዐተ ወቃለ ዘዐጸቦሙ ያዕርጉ ኀቤከ ወቀሊለ ኵነኔ እሙንቱ ይኰንኑ ወያቀልሉከ ወያርድኡከ ።,"And let them judge the people at all seasons: and it shall be, that every great matter they shall bring unto thee, but every small matter they shall judge: so shall it be easier for thyself, and they shall bear the burden with thee." +ይህንም ብታደርግ፥ እግዚአብሔር እንዲሁ ቢያዝዝህ፥ መቆም ይቻልሃል፥ ደግሞም ይህ ሕዝብ ሁሉ በሰላም ወደ ስፍራው ይደርሳል።,ወዝ ቃልየ ለእመ ገበርከ ያኄይለከ እግዚአብሔር ወትክል ኰንኖ ወዝሕዝብ ይግባእ ውስተ ምንባሪሁ በፍሥሓ ።,"If thou shalt do this thing, and God command thee so, then thou shalt be able to endure, and all this people shall also go to their place in peace." +ሙሴም የአማቱን ቃል ሰማ፥ ያለውንም ሁሉ አደረገ።,ወሰምዐ ሙሴ ቃለ ሐሙሁ ወገብረ በከመ ይቤሎ ።,"So Moses hearkened to the voice of his father in law, and did all that he had said." +ሙሴም ከእስራኤል ሁሉ አዋቂዎችን መረጠ፥ በሕዝቡም ላይ የሺህ አለቆች፥ የመቶም አለቆች፥ የአምሳም አለቆች፥ የአሥርም አለቆች አድርጎ ሾማቸው።,ወኀርየ ሙሴ ዕደወ ዘይክል እምውስተ ኵሉ እስራኤል ወሤመ ውስቴቶሙ መኰንነ ለ፲፻ወዘ፻ወዘ፶ወዘ፲ ።,"And Moses chose able men out of all Israel, and made them heads over the people, rulers of thousands, rulers of hundreds, rulers of fifties, and rulers of tens." +በሕዝቡም ላይ ሁልጊዜ ፈረዱ፤ የከበደባቸውንም ነገር ወደ ሙሴ አመጡ፥ ታናሹን ነገር ሁሉ ግን እነርሱ ፈረዱ።,ወይኰንኑ ኵሎ ሕዝበ ኵላ ሰዐተ ወዘዐጸቦሙ ኵነኔ ያዕርጉ ኀበ ሙሴ ወቀሊለ ኵነኔ እሙንቱ ይፍትሑ ።,"And they judged the people at all seasons: the hard causes they brought unto Moses, but every small matter they judged themselves." +ሙሴም አማቱን ሰደደው፤ እርሱም ወደ አገሩ ተመለሰ።,ወፈነወ ሙሴ ሐማሁ ውስተ ምድሩ ወኅለፈ ።,And Moses let his father in law depart; and he went his way into his own land. +የዕጣን መሠዊያውን ሥራ፤ ከግራር እንጨት አድርገው።,ወትገብር ሊተ መሥዋዕተ ዘዕጣን እምዕፅ ዘኢይነቅዝ ።,And thou shalt make an altar to burn incense upon: of shittim wood shalt thou make it. +ርዝመቱ አንድ ክንድ፥ ስፋቱም አንድ ክንድ፥ አራት ማዕዘን ይሁን፤ ከፍታውም ሁለት ክንድ ይሆናል፤ ቀንዶቹም ከእርሱ ጋር በአንድነት የተሠሩ ይሁኑ።,ዘእመት ኑኁ ወእመት ፅፍኁ ርቡዐ ግበሮ ወካዕበ እመት ቆሙ ወእምውስቴቱ ይትገበር አቅርንቲሁ ።,"A cubit shall be the length thereof, and a cubit the breadth thereof; foursquare shall it be: and two cubits shall be the height thereof: the horns thereof shall be of the same." +ላይኛውንና የግድግዳውንም ዙሪያ ቀንዶቹንም በጥሩ ወርቅ ትለብጠዋለህ፤ በዙሪያውም የወርቅ ክፈፍ ታደርግለታለህ።,ወትቀፍሎ ቅፍሎ ወርቅ ንጹሕ ወምድራ ወአረፍታ በዐውደ አቅርንቲሁ ወትገብር ላቲ ቀጸላ ዘየዐውድ ዘወርቅ በዐውዱ ።,"And thou shalt overlay it with pure gold, the top thereof, and the sides thereof round about, and the horns thereof; and thou shalt make unto it a crown of gold round about." +ከክፈፉም በታች ሁለት የወርቅ ቀለበቶች አድርግለት። በዚህና በዚያ በሁለቱ ጎን ታደርጋቸዋለህ፤ ለመሸከምም የመሎጊያዎች ስፍራ ይሁኑ።,ወክልኤ ሕለቃተ ወርቅ ንጹሕ ትገብር ላቲ እንተ ምዕዋደ ቀጸላሃ ውስተ ክልኤ ፍናዊሁ ትገብር ውስተ ክልኤሆን ገበዋቲሁ ወታጠንፎ በጥንፍ ወታወዲያ መማ���ጠ በዘ ትመሥጦን ቦቱ ።,"And two golden rings shalt thou make to it under the crown of it, by the two corners thereof, upon the two sides of it shalt thou make it; and they shall be for places for the staves to bear it withal." +መሎጊያዎቹንም ከግራር እንጨት አድርግ፥ በወርቅም ለብጣቸው።,ወትገብር መማሥጢሆን እምዕፅ ዘኢይነቅዝ ወትቀፍሎን ቅፍሎ ዘወርቅ ።,"And thou shalt make the staves of shittim wood, and overlay them with gold." +በምስክሩ ታቦት አጠገብም ካለው መጋረጃ በፊት ታኖረዋለህ ይህንም አንተን በምገናኝበት ከምስክሩ በላይ ባለው በስርየት መክደኛ ፊት ታኖረዋለህ።,ወታነብሮ ቅድመ መንጦላዕት ዘሀሎ ዲበ ታቦት ዘመርጡር በዘ እትኤመር በህየ ።,"And thou shalt put it before the vail that is by the ark of the testimony, before the mercy seat that is over the testimony, where I will meet with thee." +አሮንም የጣፋጭ ሽቱ እጣን ይጠንበት፤ በማለዳ በማለዳ መብራቶቹን ሲያዘጋጅ ይጠነው።,ወይዕጥን በውስቴቱ አሮን ዕጣነ ዘቅታሬ ደቂቅ በበነግህ ።,"And Aaron shall burn thereon sweet incense every morning: when he dresseth the lamps, he shall burn incense upon it." +ይህን በእግዚአብሔር ፊት ለልጅ ልጃችሁ የዘወትር ዕጣን ይሆን ዘንድ አሮን በማታ ጊዜ መብራቶቹን ሲያበራ ያጥነዋል።,ወሶበ ይገብር መኃትወ በበሰርክ ይዕጥን በውስቴቱ ዕጥነተ ዘለዘልፍ በቅድመ እግዚአብሔር በዳሮሙ ።,"And when Aaron lighteth the lamps at even, he shall burn incense upon it, a perpetual incense before the LORD throughout your generations." +ሌላም ዕጣን፥ የሚቃጠለውንም መስዋዕት፥ የእህሉንም ቍርባን አታቀርብበትም፤ የመጠጥም ቍርባን አታፈስስበትም።,ወኢትደምሩ ውስቴቱ ዕጣነ ዘካልእ ቅታሬሁ ፤ ፍሬ ዘመሥዋዕት ወሞጻሕተ ኢታውጽኁ ዲቤሁ ።,"Ye shall offer no strange incense thereon, nor burnt sacrifice, nor meat offering; neither shall ye pour drink offering thereon." +አሮንም በአመት አንድ ጊዜ በቀንዶቹ ላይ ማስተስረያ ያደርጋል፤ በአመት አንድ ጊዜ ለልጅ ልጃችሁ ማስተስረያ በሚሆን በኃጢአት መሥዋዕት ደም ማስተስረያ ያደርግበታል። ለእግዚአብሔር ቅድስተ ቅዱሳን ናት።,ይትመሃለል አሮን በዲበ አቅርንቲሁ ለለዓመት ምዕረ እምውስተ ደም ዘያነጽሕ ኀጢአተ ምዕረ ለዓመት ይገብር ከመ ያንጽሕ በዳሮሙ ወቅዱሰ ቅዱሳን ውእቱ ለእግዚአብሔር ።,And Aaron shall make an atonement upon the horns of it once in a year with the blood of the sin offering of atonements: once in the year shall he make atonement upon it throughout your generations: it is most holy unto the LORD. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +አንተ የእስራኤልን ልጆች ቍጥር ተቀብለህ፥ በቈጠርሃቸው ጊዜ መቅሰፍት እንዳይሆንባቸው፥ በቈጠርሃቸው ጊዜ ከእነርሱ ሰው ሁሉ እንደ ቍጥራቸው መጠን የነፍሱን ቤዛ ለእግዚአብሔር ይስጥ።,ለእመ ነሣእከ ሕሊናሆሙ ለውሉደ እስራኤል አመ ትኄውጾሙ ለየሀብ ፩፩ቤዛ ነፍሱ ለእግዚአብሔር ወኢይምጻእ ላዕሌሆሙ ድቀት አመ ይኄውጾሙ ።,"When thou takest the sum of the children of Israel after their number, then shall they give every man a ransom for his soul unto the LORD, when thou numberest them; that there be no plague among them, when thou numberest them." +አልፎ የሚቈጠር ሁሉ ግማሽ ሰቅል እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ይሰጣል፤ የሰቅል ግማሽ ለእግዚአብሔር ያነሣል።,ዝውእቱ ዘይሁቡ ኵሉ እለ የሐውሩ ከመ ይትኅወጹ መንፈቁ ለዲድረክም ወውእቱ በከመ ዲድረክም ቅዱስ ፤ ፳ኦቦሊ ዲድረክም ቅዱስ ፤ ወመንፈቁ ለዲድረክም ቍርባን ለእግዚአብሔር ።,"This they shall give, every one that passeth among them that are numbered, half a shekel after the shekel of the sanctuary: (a shekel is twenty gerahs:) an half shekel shall be the offering of the LORD." +ሰቅሉ ሀያ ኦቦሊ ነው። አልፎ የተቈጠረ ሁሉ፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም ከፍ ያለ፥ የእግዚአብሔርን ስጦታ ይሰጣል።,ወኵሉ ዘየሐውር ከመ ይትኀወጽ ዘእም፳ክራማቲሁ ወፈድፋደ ያበውኡ ቍርባኒሆሙ ለእግዚአብሔር ።,"Every one that passeth among them that are numbered, from twenty years old and above, shall give an offering unto the LORD." +ለነፍሳችሁ ማስተስረያ የእግዚአብሔርን ስጦታ ስትሰጡ ባለ ጠጋው ከሰቅል ግማሽ አይጨምር፥ ድሀውም አያጕድል።,ባዕል ኢይወስክ ወነዳይ ኢያንትግ እምንፍቃሃ ለዲድረክም እለ ያበውኡ ቍርባኒሆሙ ለእግዚአብሔር ቤዛ ነፍሶሙ ።,"The rich shall not give more, and the poor shall not give less than half a shekel, when they give an offering unto the LORD, to make an atonement for your souls." +የማስተስረያውንም ገንዘብ ከእስራኤል ልጆች ወስደህ ለመገናኛው ድንኳን ማገልገያ ታደርገዋለህ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ለነፍሳችሁ ቤዛ እንዲሆን ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ይሁን።,ወትነሥእ ብሩረ ዘአብኡ ቍርባኒሆሙ ውሉደ እስራኤል ወትሁቦ ለምግባረ ደብተራ ዘመርጡር ወይኩኖሙ ለውሉደ እስራኤል ተዝካረ በቅድመ እግዚአብሔር ቤዛ ነፍሶሙ ።,"And thou shalt take the atonement money of the children of Israel, and shalt appoint it for the service of the tabernacle of the congregation; that it may be a memorial unto the children of Israel before the LORD, to make an atonement for your souls." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የመታጠቢያ ሰንና መቀመጫውን ከናስ ሥራ፤ በመገናኛው ድንኳንና በመሠዊያው መካከል እርሱን አድርገህ ውኃን ትጨምርበታለህ።,ግበር መቅለደ ዘብርት ወመንበሩኒ ዘብርት በዘ ይትኀፀቡ ወታነብሮ ማእከለ ደብተራ ዘመርጡር ወማእከለ ምሥዋዕ ወትሰውጥ ውስቴቱ ማየ ።,"Thou shalt also make a laver of brass, and his foot also of brass, to wash withal: and thou shalt put it between the tabernacle of the congregation and the altar, and thou shalt put water therein." +አሮንና ልጆቹም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን ይታጠቡበታል።,ወይትኀፀብ ቦቱ አሮን ወደቂቁ እምውስቴቱ እደዊሆሙ ወእገሪሆሙ ።,For Aaron and his sons shall wash their hands and their feet thereat: +ወደ መገናኛው ድንኳን በገቡ ጊዜ፥ ለእግዚአብሔርም የእሳት መስዋዕት ያቃጥሉ ዘንድ ወደ መሠዊያው ሊያገለግሉ በቀረቡ ጊዜ፥ እንዳይሞቱ ይታጠቡበታል።,ሶበ ይበውኡ ደብተራ ዘመርጡር ይትኀፀቡ በማይ ከመ ኢይሙቱ ሶበ ይበውኡ ቤተ መቅደስ ከመ ይሡዑ ሶበ ያዐርጉ ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር ፤,"When they go into the tabernacle of the congregation, they shall wash with water, that they die not; or when they come near to the altar to minister, to burn offering made by fire unto the LORD:" +እንዳይሞቱም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን ይታጠቡ፤ ይህም ለእርሱ ከእርሱም በኋላ ለዘሩ የዘላለም ሥርዓት ይሆንላቸዋል።,ይትኀፀቡ እደዊሆሙ ወእገሪሆሙ ከመ ኢይሙቱ ወይኩኖሙ ሕገ ዘለዓለም ሎሙ ወለዘመዶሙ እምድኅሬሁ ።,"So they shall wash their hands and their feet, that they die not: and it shall be a statute for ever to them, even to him and to his seed throughout their generations." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"Moreover the LORD spake unto Moses, saying," +አንተም ክቡሩን ሽቱ ውሰድ፤ የተመረጠ ከርቤ አምስት መቶ ሰቅል፥ ግማሽም ጣፋጭ ቀረፋ ሁለት መቶ አምሳ ሰቅል፥ የጠጅ ሣርም እንዲሁ ሁለት መቶ አምሳ ሰቅል፥,ወአንተኒ ንሣእ አፈዋተ ጽጌ ዘከርቤ ቅድወ ኀምስተ ምእተ ሰቅሎን ወቅናሞሙ ቅድወ በመንፈቀ ቀዳሚ ፪፻ወ፶ወቀጺመተ ቅድወ ፪፻ወ፶ ፤,"Take thou also unto thee principal spices, of pure myrrh five hundred shekels, and of sweet cinnamon half so much, even two hundred and fifty shekels, and of sweet calamus two hundred and fifty shekels," +ብርጕድም አምስት መቶ ሰቅል እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን፥ የወይራ ዘይትም አንድ የኢን መስፈሪያ ትወስዳለህ።,ወአበሚ ፭፻በሰቅሎስ ቅዱስ ወቅብኡ እምዘይት ።,"And of cassia five hundred shekels, after the shekel of the sanctuary, and of oil olive an hin:" +በቀማሚም ብልሃት እንደ ተሠራ ቅመም፥ የተቀደሰ የቅብዓት ዘይት ታደርገዋለህ፤ የተቀደሰ የቅብዓት ዘ���ት ይሆናል።,ወግበሮ ቅብአ ቅዱሰ ጽዒጠ ዘጸዓጢ ።,"And thou shalt make it an oil of holy ointment, an ointment compound after the art of the apothecary: it shall be an holy anointing oil." +የመገናኛውንም ድንኳን፥ የምስክሩንም ታቦት፥,ወትቀብኦ እምኔሁ ለደብተራ መርጡር ወለታቦተ መርጡር ፤,"And thou shalt anoint the tabernacle of the congregation therewith, and the ark of the testimony," +ገበታውንም ዕቃውንም ሁሉ፥ መቅረዙንም ዕቃውንም፥ የዕጣን መሠዊያውንም፥,ወለኵሉ ንዋዩ ወተቅዋመ ማኅቶቱ ወለኵሉ ንዋዩ ወቤተ ምሥዋዕ ፤,"And the table and all his vessels, and the candlestick and his vessels, and the altar of incense," +ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነውን መሠዊያና ዕቃውንም ሁሉ፥ የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውንም ትቀባበታለህ።,ወኀበ ይሠውዑ ወኵሎ ንዋዮ ወማእዶ ወኵሉ ንዋዮ ወመቅለደ ምስለ መንበሩ ።,"And the altar of burnt offering with all his vessels, and the laver and his foot." +ሁሉንም ትቀድሳቸዋለህ፥ ቅድስተ ቅዱሳንም ይሆናሉ፤ የሚነካቸውም ሁሉ ቅዱስ ይሆናል።,ወትቄድሶሙ ወይኩኑ ቅዱሰ ቅዱሳን ወዘኪያሆን ለከፈ ለይትቀደስ ።,"And thou shalt sanctify them, that they may be most holy: whatsoever toucheth them shall be holy." +በክህነትም ያገለግሉኝ ዘንድ አሮንንና ልጆቹን ቅባቸው፥ ቀድሳቸውም።,ወለአሮን ወለደቂቁ ቅብኦሙ ወቀድሶሙ ከመ ይሡዑ ሊተ ።,"And thou shalt anoint Aaron and his sons, and consecrate them, that they may minister unto me in the priest's office." +አንተም ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር። ይህ ለልጅ ልጃችሁ የተቀደሰ የቅብዓት ዘይት ይሁንልኝ።,ወበሎሙ ለውሉደ እስራኤል ቅብእ ዘይትቀብኡ ቅዱሰ ለይኩን ማእከሌክሙ ዝቅብእ በትውልድክሙ ።,"And thou shalt speak unto the children of Israel, saying, This shall be an holy anointing oil unto me throughout your generations." +በሰው ሥጋ ላይ አይፍሰስ፤ እንደ እርሱም የተሰራ ሌላ ቅብዓት አታድርጉ፤ ቅዱስ ነው፥ ለእናንተም ቅዱስ ይሁን።,ወባዕድ ሰብእ ኢይትቀብኦ ወዝጽዒጥ ባዕድ ጸዓጢ ኢይግበሮ ወለክሙሂ ኢተግበሩ ዘከማሁ እስመ ቅዱስ ዝቅብእ ወቅዱሰ ለይኩን በኀቤክሙ ።,"Upon man's flesh shall it not be poured, neither shall ye make any other like it, after the composition of it: it is holy, and it shall be holy unto you." +እንደ እርሱ ያለውን የሚያደርግ ሰው፥ በሌላም ሰው ላይ የሚያፈስሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።,እመ ትገብርዎ ወዘወሀበ እምኔሁ ለባዕድ ዘመድ ለይሠሮ እምውስተ ሕዝቡ ።,"Whosoever compoundeth any like it, or whosoever putteth any of it upon a stranger, shall even be cut off from his people." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ጣፋጭ ሽቱ ውሰድ፤ የሚንጠባጠብ ሙጫ፥ በዛጎል ውስጥ የሚገኝ ሽቱ፥ የሚሸትትም ሙጫ፥ ጥሩም እጣን ውሰድ፤ የሁሉም መጠን ትክክል ይሁን።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ንሣእ ለከ አፈዋተ ማየ ልብን ወቀንአተ ቅድወ ወስኂነ ዘያንጸበርቅ ወኵሉ ዕሩየ ለይኩን ድልወቱ ።,"And the LORD said unto Moses, Take unto thee sweet spices, stacte, and onycha, and galbanum; these sweet spices with pure frankincense: of each shall there be a like weight:" +በቀማሚ ብልሃት እንደ ተሠራ፥ በጨው የተቀመመ ንጹሕና ቅዱስ ዕጣን አድርገው።,ወይግበርዎ ዕጣነ ኬንያሁ ግብረተ ዕጣን ቅድው ግብረተ ንጹሐ ቅዱሰ ግበር ።,"And thou shalt make it a perfume, a confection after the art of the apothecary, tempered together, pure and holy:" +ከእርሱም ጥቂት ትወቅጣለህ፥ ታልመውማለህ፤ ከዚያም ወስደህ አንተን በምገናኝበት በመገናኛው ድንኳን ውስጥ በምስክሩ ፊት ታኖረዋለህ። እርሱም የቅዱሳን ቅዱስ ይሁንላችሁ።,ወተሐርጽ እምኔሁ ድቂቀ ወታነብር ቅድመ ደብተራ ዘመርጡር በዘ ቦቱ እትኤመር ለከ እምህየ ወቅዱሰ ቅዱሳን ይኩንክሙ ዝዕጣን ።,"And thou shalt beat some of it very small, and put of it before the testimony in the tabernacle of the congregation, where I will meet with thee: it shall be unto you most holy." +እንደ እርሱ የተሠራ ዕጣን ለእናንተ አታድርጉ፤ በእናንተ ዘንድም ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሁ��።,ወበዝ ግብረት ኢትግበሩ አርአያ ዝዕጣን ሕሩመ ይኩንክሙ ወቅዱሰ ለእግዚአብሔር ።,"And as for the perfume which thou shalt make, ye shall not make to yourselves according to the composition thereof: it shall be unto thee holy for the LORD." +ሊያሸትተውም እንደ እርሱ የሚያደርግ ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ።,ወዘአግበረ እምኔሁ ከመ ያጼንዎ ለይማስን እምውስተ ሕዝቡ ።,"Whosoever shall make like unto that, to smell thereto, shall even be cut off from his people." +ሙሴንም። አንተ አሮንም ናዳብም አብዩድም ከእስራኤልም ሰባ ሽማግሌዎች ወደ እግዚአብሔር ውጡ፥ በሩቁም ስገዱ፤,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ዕረግ አንተ ወአሮን ወናዳብ ወአብዩድ ወመላህቅተ ሕዝብ ፸ዘእስራኤል ወይስግዱ ለእግዚአብሔር እምርሑቅ ።,"And he said unto Moses, Come up unto the LORD, thou, and Aaron, Nadab, and Abihu, and seventy of the elders of Israel; and worship ye afar off." +ሙሴም ብቻውን ወደ እግዚአብሔር ይቅረብ፥ እነርሱ ግን አይቅረቡ፤ ሕዝቡም ከእርሱ ጋር አይውጡ አለው።,ወይቅረብ ሙሴ ባሕቲቱ ይቅረብ ኀበ እግዚአብሔር ወእሙንቱ ኢይቅረቡ ወሕዝብሂ ኢይዕረጉ ምስሌሆሙ ።,And Moses alone shall come near the LORD: but they shall not come nigh; neither shall the people go up with him. +ሙሴም መጣ ለሕዝቡም የእግዚአብሔርን ቃሎች ሁሉ ሥርዓቱንም ሁሉ ነገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ በአንድ ድምፅ። እግዚአብሔር የተናገራቸውን ቃሎች ሁሉ እናደርጋለን ብለው መለሱ።,ወቦአ ሙሴ ወአይድዐ ለሕዝብ ኵሎ ቃለ እግዚአብሔር ወጽድቆ ወአውሥኡ ኵሉ ሕዝብ በ፩ቃል ወይቤሉ ኵሎ ቃለ ዘነበበ እግዚአብሔር ንገብር ወንሰምዕ ።,"And Moses came and told the people all the words of the LORD, and all the judgments: and all the people answered with one voice, and said, All the words which the LORD hath said will we do." +ሙሴም የእግዚአብሔርን ቃሎች ጻፈ፤ ማለዳም ተነሣ፥ ከተራራውም በታች መሠዊያን፥ አሥራ ሁለትም ሐውልቶች ለአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ ሠራ።,ወጸሐፈ ሙሴ ኵሎ ቃለ እግዚአብሔር ወገይሶ ሙሴ በጽባሕ ሐነጸ ምሥዋዐ ጠቃ ደብር ወ፲ወ፪እብን ውስተ ፲ወ፪ሕዝብ ዘእስራኤል ።,"And Moses wrote all the words of the LORD, and rose up early in the morning, and builded an altar under the hill, and twelve pillars, according to the twelve tribes of Israel." +የሚቃጠል መሥዋዕት እንዲያቀርቡ፥ ለእግዚአብሔርም ስለ ደኅንነት መሥዋዕት በሬዎችን እንዲሠዉ የእስራኤልን ልጆች ጐበዛዝት ሰደደ።,ወፈነወ ወራዙቶሙ ለውሉደ እስራኤል ወአዕረጉ መሥዋዕተ ወሦዑ መሥዋዕተ መድኀኒት ለእግዚአብሔር አልህምተ ።,"And he sent young men of the children of Israel, which offered burnt offerings, and sacrificed peace offerings of oxen unto the LORD." +ሙሴም የደሙን እኵሌታ ወስዶ በቆሬ ውስጥ አደረገው፤ የደሙንም እኵሌታ በመሠዊያው ረጨው።,ወነሥአ ሙሴ መንፈቀ ደሙ ወከዐወ ውስተ መቃልድ ወመንፈቀ ደሙ ከዐወ ውስተ መሥዋዕት ።,"And Moses took half of the blood, and put it in basons; and half of the blood he sprinkled on the altar." +የቃል ኪዳኑንም መጽሐፍ ወስዶ ለሕዝቡ አነበበላቸው፤ እነርሱም። እግዚአብሔር ያለውን ሁሉ እናደርጋለን እንታዘዛለንም አሉ።,ወነሥአ ሙሴ መጽሐፈ ሕግ ወአንበበ ውስተ እዝነ ሕዝብ ወይቤሉ ኵሉ ዘነበበ እግዚአብሔር ንገብር ወንሰምዕ ።,"And he took the book of the covenant, and read in the audience of the people: and they said, All that the LORD hath said will we do, and be obedient." +ሙሴም ደሙን ውስዶ በሕዝቡ ላይ ረጨው። በዚህ ቃል ሁሉ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ያደረገው የቃል ኪዳኑ ደም እነሆ አለ።,ወነሥአ ሙሴ ደመ ወነዝኀ ሕዝበ ወይቤ ናሁ ደመ ሕግ ዘሐገገ ለክሙ እግዚአብሔር በእንተ ኵሉ ዝቃል ።,"And Moses took the blood, and sprinkled it on the people, and said, Behold the blood of the covenant, which the LORD hath made with you concerning all these words." +ሙሴም አሮንም ናዳብም አብዩድም ከእስራኤልም ሰባ ሽማግሌዎች ወጡ፤,ወዐርጉ ሙሴ ወአሮን ወናዳብ ወአብዩድ ወ፸ሊቃነ እስራኤል ።,"Then went up Moses, and Aaron, Nadab, and Abihu, and seventy of the elders of Israel:" +የእስራኤልንም አምላክ አዩ፤ ከእግሩም በታች እንደ ሰማይ መልክ የሚያበራ እንደ ብሩህ ሰንፔር ድንጋይ የሚመስል ወለል ነበረ።,ወርእዩ መካነ ኀበ ይቀውም እግዚአብሔር ዘእስራኤል ወዘታሕተ እግሩ ከመ ግብረተ ግንፋል ዘስንፒር ወከመ ርእየተ ጽንዐ ሰማይ ሶበ ኀወጸት ።,"And they saw the God of Israel: and there was under his feet as it were a paved work of a sapphire stone, and as it were the body of heaven in his clearness." +እጁንም በእስራኤል አዛውንቶች ላይ አልዘረጋም፤ እነርሱም እግዚአብሔርን አዩ፥ በሉም ጠጡም።,ወኅሩያኒሆሙ ለእስራኤል ዘአልቦ ዘይመስሎሙ አስተርአዩ በመካን ዘእግዚአብሔር ወበልዑ ወሰትዩ ።,"And upon the nobles of the children of Israel he laid not his hand: also they saw God, and did eat and drink." +እግዚአብሔርም ሙሴን። ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ በዚያም ሁን፤ እነርሱን ታስተምር ዘንድ እኔ የጻፍሁትን ሕግና ትእዛዝ የድንጋይም ጽላት እሰጥሃለሁ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ዕረግ ኀቤየ ውስተ ደብር ወሀሉ ህየ ወአሀብከ ሰሊዳተ ዘእብን ዘሕግ ወትእዛዝ ዘጸሐፍኩ ትሕግግ ሎሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Come up to me into the mount, and be there: and I will give thee tables of stone, and a law, and commandments which I have written; that thou mayest teach them." +ሙሴና ሎሌው ኢያሱ ተነሡ፤ ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ተራራ ወጣ።,ወተንሥአ ሙሴ ወኢየሱስ ወዐርጉ ውስተ ደብረ እግዚአብሔር ።,"And Moses rose up, and his minister Joshua: and Moses went up into the mount of God." +ሽማግሌዎችንም። ወደ እናንተ እስክንመለስ ድረስ በዚህ ቆዩን፤ አሮንና ሖርም እነሆ ከእናንተ ጋር ናቸው፥ ነገረተኛም ቢኖር ወደ እነርሱ ይምጣ አላቸው።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለሊቃን ኢትትዋከቱ እስከ ንሠወጥ ኀቤክሙ ወናሁ አሮን ወሆር ምስሌክሙ ለእመቦ ዘመጽአ ፍትሕ ይሑር ምስሌሆሙ ።,"And he said unto the elders, Tarry ye here for us, until we come again unto you: and, behold, Aaron and Hur are with you: if any man have any matters to do, let him come unto them." +ሙሴም ወደ ተራራ ወጣ፥ ደመናውም ተራራውን ሸፈነው።,ወዐርገ ሙሴ ውስተ ደብር ወሰወረ ደብሮ ደመና ።,"And Moses went up into the mount, and a cloud covered the mount." +የእግዚአብሔርም ክብር በሲና ተራራ ላይ ተቀመጠ፥ ደመናውም ስድስት ቀን ሸፈነው፤ በሰባተኛውም ቀን ከደመናው ውስጥ ሙሴን ጠራው።,ወወረደ ሠርሑ ለእግዚአብሔር ውስተ ደብር ዘሲና ወሰወሮ ደመና ሰዱሰ ዕለተ ወጸውዖ እግዚአብሔር ለሙሴ በሳብዕት ዕለት እማእከለ ደመና ።,"And the glory of the LORD abode upon mount Sinai, and the cloud covered it six days: and the seventh day he called unto Moses out of the midst of the cloud." +በተራራው ራስ ላይ በእስራኤል ልጆች ፊት የእግዚአብሔር ክብር መታየት እንደሚያቃጥል እሳት ነበረ።,ወአርአያ ሥራሑ ለእግዚአብሔር ከመ ንደተ እሳት ሶበ ያንበለብል ውስተ ከተማሁ ለደብር በቅድሜሆሙ ለውሉደ እስራኤል ።,And the sight of the glory of the LORD was like devouring fire on the top of the mount in the eyes of the children of Israel. +ሙሴም ወደ ደመናው ውስጥ ገባ ወደ ተራራውም ወጣ፤ ሙሴም በተራራው ላይ አርባ ቀን አርባ ሌሊትም ቆየ።,ወቦአ ሙሴ ማእከለ ደመና ወዐርገ ውስተ ደብር ወነበረ ፴ዕለተ ወ፴ሌሊተ ።,"And Moses went into the midst of the cloud, and gat him up into the mount: and Moses was in the mount forty days and forty nights." +ከዚህም በኋላ ሙሴና አሮን መጥተው ፈርዖንን እንዲህ አሉት። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በምድረ በዳ በዓል ያደርግልኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።,ወእምድኅረዝ ቦኡ ሙሴ ወአሮን ኀበ ፈርዖን ወይቤልዎ ለፈርዖን ከመዝ ይቤ እግዚእ አምላከ እስራኤል ፈኑ ሕዝብየ ከመ ይግበሩ በዓልየ በሐቅል ።,"And afterward Moses and Aaron went in, and told Pharaoh, Thus saith the LORD God of Israel, Let my people go, that they may hold a feast unto me in the wilderness." +ፈርዖንም። ቃሉን እሰማ ዘንድ እስ��ኤልንስ እለቅቅ ዘንድ እግዚአብሔር ማን ነው? እግዚአብሔርን አላውቅም፥ እስራኤልንም ደግሞ አልለቅቅም አለ።,ወይቤ ፈርዖን መኑ ውእቱ ዘእሰምዖ ቃሎ ከመ እፈንዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ፤ ኢያአምሮሂ ለእግዚእ ወለእስራኤልሂ ኢይፌንዎ ።,"And Pharaoh said, Who is the LORD, that I should obey his voice to let Israel go? I know not the LORD, neither will I let Israel go." +እነርሱም። የዕብራውያን አምላክ ተገናኘን፤ ቸነፈር ወይም ሰይፍ እንዳይጥልብን የሦስት ቀን መንገድ በምድረ በዳ እንድንሄድ፥ ለአምላካችን ለእግዚአብሔር እንድንሠዋ እንለምንሃለን አሉት።,ወይቤልዎ አምላከ ዕብራዊያን ጸውዐነ ንሑር እንከ ምሕዋረ ሠሉስ ዕለት ውስተ ሐቅል ከመ ንሡዕ ለእግዚእ ለአምላክነ ከመ ኢይርከበነ ሞት ወቀትል ።,"And they said, The God of the Hebrews hath met with us: let us go, we pray thee, three days' journey into the desert, and sacrifice unto the LORD our God; lest he fall upon us with pestilence, or with the sword." +የግብፅ ንጉሥም። አንተ ሙሴ አንተም አሮን፥ ሕዝቡን ለምን ሥራቸውን ታስተዋላችሁ? ወደ ተግባራችሁ ሂዱ አላቸው።,ወይቤሎሙ ንጉሠ ግብጽ ለምንት ለክሙ ሙሴ ወአሮን ትገፈትእዎ ለዝንቱ ሕዝብ እምግብሩ ሑሩ ውስተ ግብርክሙ ።,"And the king of Egypt said unto them, Wherefore do ye, Moses and Aaron, let the people from their works? get you unto your burdens." +ፈርዖንም። እነሆ የምድሩ ሕዝብ አሁን በዝቶአል፥ እናንተም ሥራቸውን ታስፈቱአቸዋላችሁ አለ።,ወይቤሎሙ ፈርዖን ናሁ ይእዜ ብዙኅ ወምሉእ አሕዛበ ምድር ቦሁ ዘናዐርፎሙ እምግብሮሙ ።,"And Pharaoh said, Behold, the people of the land now are many, and ye make them rest from their burdens." +ፈርዖንም በዚያን ቀን የሕዝቡን አስገባሪዎች ሹማምቶቹንም እንዲህ ሲል አዘዘ።,ወአዘዘ ፈርዖን ለነዳእተ ገባር ዘሕዝብ ወለጸሐፍት ወይቤሎሙ ።,"And Pharaoh commanded the same day the taskmasters of the people, and their officers, saying," +እንደ ወትሮው ለጡብ ሥራ ደግሞ ገለባ ለሕዝቡ አትስጡ፤ ነገር ግን እነርሱ ሄደው ገለባ ይሰብስቡ።,እምይእዜ እንከ ኢተሀብዎሙ ዳግመ ሐሠረ ለሕዝብ ለገቢረ ግንፋል በከመ መዋዕለ ትካት ለሊሆሙ ይሑሩ ወያስተጋብኡ ሐሠረ ።,"Ye shall no more give the people straw to make brick, as heretofore: let them go and gather straw for themselves." +ቀድሞ ያደርጉት የነበረውን የጡብ ቍጥር በእነርሱ ላይ አድርጉት፤ ምንም ከእርሱ አታጕድሉ፤ ሥራ ሰልችተዋልና ስለዚህ። ለአምላካችን እንድንሰዋ እንሂድ እያሉ ይጮኻሉ።,ወአምጣነ ጥብዖቶሙ ዘይገብሩ ግንፋለ ከማሁ ይግበሩ ኵሎ ዕለተ ወአልቦ ዘታኅጽጽዎሙ ወኢምንተኒ ዓዲ እመ ኢወሰክምዎሙ እስመ ፅሩዓን ጸርኁ ወይቤሉ ንሑር ወንሠውዕ ለእግዚእ አምላክነ ።,"And the tale of the bricks, which they did make heretofore, ye shall lay upon them; ye shall not diminish ought thereof: for they be idle; therefore they cry, saying, Let us go and sacrifice to our God." +እርሱንም ያደርጉ ዘንድ በሰዎች ላይ ሥራው ይክበድባቸው፤ ከንቱ ቃልም አያስቡ።,አክብዱ ግብሮሙ ለዝንቱ ሰብእ ወዘንተ ይሔልዩ ወኢይሔልዩ ነገረ ዘኢይበቍዕ ።,"Let there more work be laid upon the men, that they may labour therein; and let them not regard vain words." +የሕዝቡም አስገባሪዎች ሹማምቶቹም ወጡ፥ ሕዝቡንም። ፈርዖን እንዲህ ይላል። ገለባ አልሰጣችሁም።,ወአጐጕእዎሙ ነዳእተ ሕዝብ ወጸሐፍት ወይቤልዎሙ ለሕዝብ ከመዝ ይቤ ፈርዖን ኢንሁበክሙ እንከ ኀሠረ ።,"And the taskmasters of the people went out, and their officers, and they spake to the people, saying, Thus saith Pharaoh, I will not give you straw." +እናንተ ሂዱ፥ ከምታገኙበትም ስፍራ ገለባ ሰብስቡ፤ ከሥራችሁ ግን ምንም አይጐድልም አሉአቸው።,ለሊክሙ ሑሩ ወአስተጋብኡ ለክሙ ኀሠረ በኀበ ረከብክሙ ወአልቦ ዘያሐጸክሙ እምጥብዖትክሙ ወኢምንተ ።,"Go ye, get you straw where ye can find it: yet not ought of your work shall be diminished." +ሕዝቡም ስለ ገለባ እብቅ ሊሰበስቡ በግብፅ ምድር ሁሉ ተበተኑ��,ወተዘርወ ሕዝብ ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ከመ የአልዱ ሎሙ ብርዐ ለሐሠር ።,So the people were scattered abroad throughout all the land of Egypt to gather stubble instead of straw. +አስገባሪዎቹም። ገለባ ትቀበሉበት እንደ ነበረ ጊዜ የቀን ሥራችሁን ጨርሱ እያሉ አስቸኰሉአቸው።,ወዝኩሰ ነዳእቶሙ ያጔጕእዎሙ ወይብልዎሙ ፈጽሙ ግብረክሙ ዘለለ ዕለትክሙ በከመ አመ ንሁበክሙ ኀሠረ ።,"And the taskmasters hasted them, saying, Fulfil your works, your daily tasks, as when there was straw." +የፈርዖንም አስገባሪዎች። ቀድሞ ታደርጉ እንደ ነበራችሁ ትናንትናና ዛሬ የተቈጠረውን ጡብ ስለ ምን አትጨርሱም? እያሉ በእስራኤል ልጆች ላይ የተሾሙትን አለቆቹን ገረፉ።,ወይትቀሠፉ ጸሐፍተ ነገዶሙ ለደቂቀ እስራኤል እለ ተሠይሙ ዲቤሆሙ በኀበ ዐበይተ ፈርዖን ወይቤልዎሙ ለምንት ኢትፌጽሙ ጥብዖተክሙ ግንፋለ በከመ ትካት ዮምኒ ።,"And the officers of the children of Israel, which Pharaoh's taskmasters had set over them, were beaten, and demanded, Wherefore have ye not fulfilled your task in making brick both yesterday and to day, as heretofore?" +የእስራኤል ልጆች አለቆችም ወደ ፈርዖን መጡ። ለምን በባሪያዎችህ እንዲህ ታደርጋለህ?,ወቦኡ ጸሐፍቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ወአውየዉ ኀበ ፈርዖን ወይቤሉ ለምንት ከመዝ ትሬስዮሙ ለአግብርቲከ ።,"Then the officers of the children of Israel came and cried unto Pharaoh, saying, Wherefore dealest thou thus with thy servants?" +ገለባ አይሰጡንም፥ የጡቡንም ሥራ እንድንሠራ ያዝዙናል፤ እነሆም ባሪያዎችህን ይገርፉናል፤ ግድፈቱ ግን በአንተ ሕዝብ ላይ ነው ብለው ጮኹ።,ኀሥረ ኢይሁብዎሙ ለአግብርቲከ ወይቤልዎሙ ግበሩ ግንፋለ ወናሁ አግብርቲከ ይትቀሠፉ ወይትገፋዕ ሕዝብከ ።,"There is no straw given unto thy servants, and they say to us, Make brick: and, behold, thy servants are beaten; but the fault is in thine own people." +እርሱ ግን። ሰልችታችኋል፥ ሰልችታችኋል፤ ስለዚህም። እንሂድ ለእግዚአብሔርም እንሠዋ ትላላችሁ።,ወይቤሎሙ ዕሩፋን አንትሙ ወፅሩዓን ወበእንተ ዝንቱ ትብሉ ንሑር ወንሡዕ ለአምላክነ ።,"But he said, Ye are idle, ye are idle: therefore ye say, Let us go and do sacrifice to the LORD." +አሁንም ሂዱ፥ ሥሩ፤ ገለባ አይሰጡአችሁም፥ የጡቡን ቍጥር ግን ታመጣላችሁ አላቸው።,ይእዜሂ ሑሩ ወግበሩ ሐሠረሰ ኢይሁቡክሙ ወጥብዖተሰ ግንፋልክሙ ታግብኡ ።,"Go therefore now, and work; for there shall no straw be given you, yet shall ye deliver the tale of bricks." +የእስራኤልም ልጆች አለቆች። ዕለት ዕለት ከምትሰሩት ከጡቡ ቍጥር ምንም አታጕድሉ ባሉአቸው ጊዜ ነገሩ እንደ ከፋባቸው አዩ።,ወርእዩ ጸሐፍቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ በእከት ሀለዉ ወይቤሉ እምጥብዖትነሂ ዘለለ ዕለትነ ኢየኀጸነ ግንፋል ።,"And the officers of the children of Israel did see that they were in evil case, after it was said, Ye shall not minish ought from your bricks of your daily task." +ከፈርዖንም ዘንድ ሲወጡ ሙሴንና አሮንን በፊታቸው ቆመው ተገናኙአቸው።,ወተራከብዎሙ ለሙሴ ወለአሮን እንዘ ይመጽኡ ፀአቶሙ እምኀበ ፈርዖን ።,"And they met Moses and Aaron, who stood in the way, as they came forth from Pharaoh:" +እነርሱም። በፈርዖንና በባሪያዎቹ ፊት ሽታችንን አግምታችሁታልና፥ ይገድሉንም ዘንድ ሰይፍን በእጃቸው ሰጥታችኋቸዋልና እግዚአብሔር ይመልከታችሁ ይፍረድባችሁም አሉአቸው።,ወይቤልዎሙ ይርአይ እግዚአብሔር ለነ ወይፍታሕ ከመ ገበርክምዎ ለፄናነ ሠቆራረ በቅድመ ፈርዖን ወበቅድመ ዐበይቱ ከመ ትመጥውዎ ሰይፈ ውስተ እዴሁ በዘ ይቀትለነ ።,"And they said unto them, The LORD look upon you, and judge; because ye have made our savour to be abhorred in the eyes of Pharaoh, and in the eyes of his servants, to put a sword in their hand to slay us." +ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ተመለሰና። ጌታ ሆይ፥ ስለ ምን ይህን ሕዝብ አስከፋህ? ስለ ምንስ ላክኸኝ?,ወገብአ ሙሴ ኀበ እግዚእ ወይቤ እግዚኦ ለምንት አሕሠምከ በዝ ሕዝብ ወለምንት ፈኖከኒ ።,"And Moses returned unto the LORD, and said, Lord, wherefore hast thou so evil entreated this people? why is it that thou hast sent me?" +በስምህ እናገር ዘንድ ወደ ፈርዖን ከገባሁ ወዲህ፥ ይህን ሕዝብ አስከፍቶታልና፤ አንተም ሕዝብህን ከቶ አላዳንኸውም አለ።,እምአመ ሖርኩ ኀበ ፈርዖን እንግሮ በቃልከ አሕሠመ በሕዝብከ ወኢያድኀንካሁ ለዝ ሕዝብ ።,"For since I came to Pharaoh to speak in thy name, he hath done evil to this people; neither hast thou delivered thy people at all." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። እይ፥ እኔ ለፈርዖን አምላክ አድርጌሃለሁ፤ ወንድምህም አሮን ነቢይ ይሆንልሃል።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ናሁ ረሰይኩከ አምላኮ ለፈርዖን ወአሮን እኁከ ይኩንከ ነቢየ ።,"And the LORD said unto Moses, See, I have made thee a god to Pharaoh: and Aaron thy brother shall be thy prophet." +ያዘዝሁህን ነገር ሁሉ አንተ ትነግረዋለህ፤ ወንድምህም አሮን የእስራኤልን ልጆች ከአገሩ ይለቅቅ ዘንድ ከፈርዖን ጋር ይናገራል።,ወአንተሰ ንግር ኵሎ ዘአዘዝኩከ ወአሮን ለይንግሮ ለፈርዖን ከመ ይፈንዎሙ ለደቂቀ እስራኤል እምድሩ ።,"Thou shalt speak all that I command thee: and Aaron thy brother shall speak unto Pharaoh, that he send the children of Israel out of his land." +እኔም የፈርዖንን ልብ አጸናለሁ፥ በግብፅ ምድርም ድንቄንና ተአምራቴን አበዛለሁ።,ወአነ አጸንዕ ልቦ ለፈርዖን ወአበዝኅ ተአምርየ ወመድምምየ በምድረ ግብጽ ።,"And I will harden Pharaoh's heart, and multiply my signs and my wonders in the land of Egypt." +ፈርዖንም አይሰማችሁም፥ እጄንም በግብፅ ላይ አደርጋለሁ፥ ሠራዊቴንም የእስራኤልን ልጆች ሕዝቤን በታላቅ ፍርድ ከግብፅ አገር አወጣለሁ።,ወኢይሰምዐክሙ ፈርዖን ወእወዲ እዴየ ዲበ ብሔረ ግብጽ ወኣወጽኦሙ በኀይልየ ለሕዝብየ ለደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብጽ በበቀል ዐቢይ ።,"But Pharaoh shall not hearken unto you, that I may lay my hand upon Egypt, and bring forth mine armies, and my people the children of Israel, out of the land of Egypt by great judgments." +ግብፃውያንም፥ እጄን በግብፅ ላይ በዘረጋሁ ጊዜ፥ የእስራኤልንም ልጆች ከመካከላቸው ባወጣሁ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆነሁ ያውቃሉ።,ወያአምሩ እንከ ኵሉ ግብጽ ከመ አነ ውእቱ እግዚእ ወእሰፍሕ እዴየ ዲበ ብሔረ ግብጽ ወአወፅኦሙ ለደቂቀ እስራኤል እማእከሎሙ ።,"And the Egyptians shall know that I am the LORD, when I stretch forth mine hand upon Egypt, and bring out the children of Israel from among them." +ሙሴና አሮንም እንዲህ አደረጉ፤ እግዚአብሔር እንዳዘዛቸው አደረጉ።,ወገብሩ ሙሴ ወአሮን በከመ አዘዞሙ እግዚእ ከማሁ ገብሩ ።,"And Moses and Aaron did as the LORD commanded them, so did they." +ፈርዖንንም በተናገሩት ጊዜ ሙሴ የሰማንያ ዓመት ሰው ነበረ፥ አሮንም የሰማንያ ሦስት ዓመት ሰው ነበረ።,ወኮነ ለሙሴ ፹ዓም ወለአሮን ፹፫ዓም አመ ተናገርዎ ለፈርዖን ።,"And Moses was fourscore years old, and Aaron fourscore and three years old, when they spake unto Pharaoh." +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ሲል ተናገራቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ለሙሴ ወለአሮን ፤,"And the LORD spake unto Moses and unto Aaron, saying," +ፈርዖን። ተአምራትን አሳዩኝ ሲላችሁ፥ አሮንን። በትርህን ወስደህ እባብ እንድትሆን በፈርዖን ፊት ጣላት በለው።,እመ ይቤለክሙ ፈርዖን ሀቡነ ተአምረ ወመድምመ በሎ ለአሮን እኁከ ንሥኣ ለዛ በትር ወግድፋ ቅድሜሁ ለፈርዖን ወቅድመ ዐበይቱ ወትከውን አርዌ ምድር ።,"When Pharaoh shall speak unto you, saying, Shew a miracle for you: then thou shalt say unto Aaron, Take thy rod, and cast it before Pharaoh, and it shall become a serpent." +ሙሴና አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ እግዚአብሔርም እንዳዘዛቸው እንዲሁ አደረጉ፤ አሮንም በትሩን በፈርዖንና በባሮቹ ፊት ጣለ፥ እባብም ሆነች።,ወቦኡ ሙሴ ወአሮን ቅድመ ፈርዖን ወገብሩ ከማሁ በከመ አዘዞሙ እግዚአብሔር ወገደፈ አሮን በትሮ ቅድመ ፈርዖን ወቅድመ ዐበይቱ ወኮነት አርዌ ምድር ።,"And Moses and Aaron went in unto Pharaoh, and they did so as the LORD had commanded: and Aaron cast down his rod before Pharaoh, and before his servants, and it became a serpent." +ፈርዖንም ጠቢባንንና መተተኞችን ጠራ፤ የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው እንዲሁ ደግሞ አደረጉ።,ወጸውዖሙ ፈርዖን ለጠቢባን ወለመሠርያን ወገብሩ ሐራስያነ ግብጽ በሥራያቲሆሙ ከማሆሙ ።,"Then Pharaoh also called the wise men and the sorcerers: now the magicians of Egypt, they also did in like manner with their enchantments." +እያንዳንዳቸውም በትራቸውን ጣሉ፥ እባቦችም ሆኑ፤ የአሮን በትር ግን በትራቸውን ዋጠች።,ወወገሩ አብትሮሙ ወኮነ አራዊተ ምድር ወውኅጠቶሙ በትረ አሮን ለአብትረ እልኩ ።,"For they cast down every man his rod, and they became serpents: but Aaron's rod swallowed up their rods." +እግዚአብሔር እንደ ተናገረ፥ የፈርዖን ልብ ጸና፥ አልሰማቸውምም።,ወጸንዐ ልቡ ለፈርዖን ወአበየ ሰሚዐ በከመ ይቤ እግዚእ ።,"And he hardened Pharaoh's heart, that he hearkened not unto them; as the LORD had said." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። የፈርዖን ልብ ደነደነ፥ ሕዝቡንም ለመልቀቅ እንቢ አለ።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ከብደ ልቡ ለፈርዖን ከመ ኢይፈንዎሙ ለሕዝብ ።,"And the LORD said unto Moses, Pharaoh's heart is hardened, he refuseth to let the people go." +ማልደህ ወደ ፈርዖን ሂድ፤ እነሆ ወደ ውኃ ይወጣል፥ ትገናኘውም ዘንድ አንተ በወንዝ ዳር ትቆማለህ፤ እባብም ሆና የተለወጠችውን በትር በእጅህ ትወስዳለህ።,ወሑር ኀበ ፈርዖን በጽባሕ ናሁ ኀበ ማይ ይወጽእ ውእቱ ወይቀውም ወተቀበሎ ዲበ ገበዘ ተከዚ ወእንታክቲ በትር እንተ ኮነት አርዌ ምድር ንሥኣ ውስተ እዴከ ።,"Get thee unto Pharaoh in the morning; lo, he goeth out unto the water; and thou shalt stand by the river's brink against he come; and the rod which was turned to a serpent shalt thou take in thine hand." +እንዲህም ትለዋለህ። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር። በምድረ በዳ እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ ብሎ ወደ አንተ ላከኝ፤ እነሆም እስከ ዛሬ አልሰማህም።,ወበሎ እግዚእ አምላከ ዕብራዊያን ፈነወኒ ኀቤከ እንዘ ይብል ፈኑአ ሕዝቦ ከመ ይፀመድዎ በሐቅል ወናሁ ኢሰማዕኮ እስከ ዛቲ ።,"And thou shalt say unto him, The LORD God of the Hebrews hath sent me unto thee, saying, Let my people go, that they may serve me in the wilderness: and, behold, hitherto thou wouldest not hear." +እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ በዚህ ታውቃለህ፤ እነሆ እኔ የወንዙን ውኃ በእጄ ባለችው በትር እመታለሁ፥ ውኃውም ተለውጦ ደም ይሆናል።,ከመዝ ይቤ እግዚእ በዝንቱ ታአምር ከመ አነ ውእቱ እግዚእ አነ እዘብጥ በዛ በትር እንተ ውስተ እዴየ ዲበ ማይ ዘውስተ ተከዚ ወይከውን ደመ ።,"Thus saith the LORD, In this thou shalt know that I am the LORD: behold, I will smite with the rod that is in mine hand upon the waters which are in the river, and they shall be turned to blood." +በወንዙም ያሉት ዓሦች ይሞታሉ፥ ወንዙም ይገማል፤ ግብፃውያንም የወንዙን ውኃ ለመጠጣት ይጠላሉ።,ወይመውቱ ዓሣት ዘውስተ ተከዚ ወይጸይእ ተከዚ ወኢይክሉ ግብጽ ሰትየ ማይ እምተከዚ ።,"And the fish that is in the river shall die, and the river shall stink; and the Egyptians shall lothe to drink of the water of the river." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። አሮንን። በትርህን ውሰድ፥ ደምም እንዲሆኑ በግብፅ ውኆች በወንዞቻቸውም በመስኖቻቸውም በኩሬዎቻቸውም በውኃ ማከማቻዎቻቸውም ሁሉ ላይ እጅህን ዘርጋ በለው፤ በግብፅም አገር ሁሉ በእንጨት ዕቃና በድንጋይ ዕቃ ሁሉ ደም ይሆናል።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ በሎ ለአሮን ንሥኣ ለበትርከ ወስፋሕ እዴከ ዲበ ማያተ ግብጽ ወዲበ አፍላጎሙ ወዲበ አሥራጊሆሙ ወዲበ አዕያጊሆሙ ወዲበ ኵሉ ምቅዋመ ማዮሙ ወይከውን ደመ ወኮነ ደም ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ውስተ ዕፀው ወውስተ እብን ።,"And the LORD spake unto Moses, Say unto Aaron, Take thy rod, and stretch out thine hand upon the waters of Egypt, upon their streams, upon their rivers, and upon their ponds, and upon all their pools of water, that they may become blood; and that there may be blood throughout all the land of Egypt, both in vessels of wood, and in vessels of stone." +ሙሴና አሮንም እግዚአብሔር እንዳዘዛቸው እንዲሁ አደረጉ፤ በትሩንም አነሣ፥ በፈርዖንና በባሪያዎቹም ፊት የወንዙን ውኃ መታ፤ የወንዙም ውኃ ሁሉ ተለውጦ ደም ሆነ።,ወገብሩ ከመዝ ሙሴ ወአሮን በከመ አዘዞሙ እግዚእ ወአልዐለ አሮን በትሮ ወዘበጠ ማየ ዘውስተ ተከዚ በቅድመ ፍርዖን ወበቅደመ ዐበይቱ ወኮነ ደመ ማይ ዘውስተ ተከዚ ።,"And Moses and Aaron did so, as the LORD commanded; and he lifted up the rod, and smote the waters that were in the river, in the sight of Pharaoh, and in the sight of his servants; and all the waters that were in the river were turned to blood." +በወንዙም የነበሩ ዓሦች ሞቱ፤ ወንዙም ገማ፥ ግብፃውያንም ከወንዙ ውኃ ይጠጡ ዘንድ አልቻሉም ደሙም በግብፅ አገር ሁሉ ነበረ።,ወሞተ ዓሣት ዘውስተ ተከዚ ወጼአ ተከዚ ወስእኑ ግብጽ ሰትየ ማይ እምተከዚ ወኮነ ደም ውስተ ኵሉ ምድረ ግብጽ ።,"And the fish that was in the river died; and the river stank, and the Egyptians could not drink of the water of the river; and there was blood throughout all the land of Egypt." +የግብፅም ጠንቋዮች በአስማታቸው እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔርም እንደተናገረ የፈርዖን ልብ ጸና፥ አልሰማቸውምም።,ወገብሩ ከማሁ ሐራሳዊያነ ግብጽ በሥራያቲሆሙ ወጸንዐ ልቡ ለፈርዖን ወአበየ ሰሚዖቶሙ በከመ ይቤ እግዚእ ።,"And the magicians of Egypt did so with their enchantments: and Pharaoh's heart was hardened, neither did he hearken unto them; as the LORD had said." +ፈርዖንም ተመልሶ ወደ ቤቱ ገባ፥ ይህንም ደግሞ በልቡ አላኖረውም።,ወገብአ ፈርዖን ወቦአ ቤቶ ወኢተንሥአ ልቡ ወበዝንቱ ።,"And Pharaoh turned and went into his house, neither did he set his heart to this also." +ግብፃውያንም ሁሉ የወንዙን ውኃ ይጠጡ ዘንድ አልቻሉምና በወንዙ አጠገብ ውኃ ሊጠጡ ቆፈሩ።,ወከረዩ ኵሉ ግብጽ ዐውዶ ለትከዚ ከመ ይስተዩ ማየ ወስእኑ ሰትየ ማይ እምተከዚ ።,And all the Egyptians digged round about the river for water to drink; for they could not drink of the water of the river. +እግዚአብሔርም ወንዙን ከመታ በኋላ ሰባት ቀን ተፈጸመ።,ወተፈጸመ ሰቡዐ ዕለት እምድኅረ ዘበጦ እግዚእ ለትከዚ ።,"And seven days were fulfilled, after that the LORD had smitten the river." +ሕዝቡም ሙሴ ከተራራው ሳይወርድ እንደ ዘገየ ባዩ ጊዜ፥ ወደ አሮን ተሰብስበው። ይህ ከግብፅ ምድር ያወጣን ሰው ሙሴ ምን እንደ ሆነ አናውቅምና ተነሥተህ በፊታችን የሚሄዱ አማልክት ሥራልን አሉት።,ወሶበ ርእየ ሕዝብ ከመ ጐንደየ ሙሴ ወሪደ እምደብር ተንሥአ ሕዝብ ላዕለ አሮን ወይቤልዎ ተንሥእ ወግበር ለነ አማልክተ እለ የሐውሩ ቅድሜነ እስመ ዝክቱ ብእሲ ሙሴ ዘአውፅአነ እምድረ ግብጽ ኢናአምር ምንተ ኮነ ።,"And when the people saw that Moses delayed to come down out of the mount, the people gathered themselves together unto Aaron, and said unto him, Up, make us gods, which shall go before us; for as for this Moses, the man that brought us up out of the land of Egypt, we wot not what is become of him." +አሮንም። በሚስቶቻችሁ በወንዶችና በሴቶች ልጆቻችሁም ጆሮ ያሉትን የወርቅ ቀለበቶች ሰብራችሁ አምጡልኝ አላቸው።,ወይቤሎሙ አሮን ንሥኡ ሰርጐ ወርቅ ዘውስተ እዝነ አንስቲያክሙ ወአዋልዲክሙ ወአምጽኡ ኀቤየ ።,"And Aaron said unto them, Break off the golden earrings, which are in the ears of your wives, of your sons, and of your daughters, and bring them unto me." +ሕዝቡም ሁሉ በጆሮቻቸው ያሉትን የወርቅ ቀለበቶች ሰብረው ወደ አሮን አመጡለት።,ወነሥኡ ኵሉ ሕዝብ ሰርጐ ዘውስተ አእዛኒሆሙ ወአምጽኡ ኀበ አሮን ።,"And all the people brake off the golden earrings which were in their ears, and brought them unto Aaron." +ከእጃቸውም ተቀብሎ በመቅረጫ ቀረጸው፥ ቀልጦ የተሠራ ጥጃም አደረገው፤ እርሱም። እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው አላቸው።,ወተመጠወ እምእደዊሆሙ ወመሰሎ በሥዕል ወገብሮ ላህመ ስብኮ ወይቤሉ እሉ እሙንቱ አማልክቲከ እስራኤል እለ አውፅኡከ እምድረ ግብጽ ።,"And he received them at their hand, and fashioned it with a graving tool, after he had made it a molten calf: and they said, These be thy gods, O Israel, which brought thee up out of the land of Egypt." +አሮንም ባየው ጊዜ መሠዊያን በፊቱ ሠራ፤ አሮንም።ነገ የእግዚአብሔር በዓል ነው ሲል አወጀ።,ወሶበ ርእየ ኤሮን ነደቀ ምሥዋዐ አንጻሮ ወአዖደ አሮን እንዘ ይብል በዓለ እግዚእ ጌሠመ ።,"And when Aaron saw it, he built an altar before it; and Aaron made proclamation, and said, To morrow is a feast to the LORD." +በነጋውም ማልደው ተነሥተው የሚቃጠል መሥዋዕት ሠዉ፥ የደኅነትም መሥዋዕት አቀረቡ፤ ሕዝቡም ሊበሉና ሊጠጡ ተቀመጡ፥ ሊዘፍኑም ተነሡ።,ወጌሠ አሮን በሳኒታ ወአዕረገ መሥዋዕተ ወአብአ ቍርባነ ዘመሥዋዕተ ፍርቃን ወነበረ ሕዝብ ወይበልዑ ወይሰትዩ ወተንሥኡ ይትወነዩ ።,"And they rose up early on the morrow, and offered burnt offerings, and brought peace offerings; and the people sat down to eat and to drink, and rose up to play." +እግዚአብሔርም ሙሴን። ከግብፅ ምድር ያወጣኸው ሕዝብህ ኃጢአት ሠርተዋልና ሂድ፥ ውረድ።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ሑር ወአፍጥን ወሪደ እምዝየ እስመ አበሱ ሕዝብከ ዘአውፃእከ እምድረ ግብጽ ።,"And the LORD said unto Moses, Go, get thee down; for thy people, which thou broughtest out of the land of Egypt, have corrupted themselves:" +ካዘዝኋቸው መንገድ ፈጥነው ፈቀቅ አሉ፤ ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስል ለራሳቸው አደረጉ፥ ሰገዱለትም፥ ሠዉለትም። እስራኤል ሆይ፥ እነዚህ ከግብፅ ምድር ያወጡህ አማልክትህ ናቸው አሉ ሲል ተናገረው።,ወዐለዉ ፍጡነ እምነ ፍኖት እንተ አዘዝካሆሙ ወገብሩ ሎሙ ላህመ ወሰገዱ ሎቱ ወሦዑ ሎቱ ወይቤሉ እሉ እሙንቱ አማልክቲከ እስራኤል እለ አውፅኡከ እምድረ ግብጽ ።,"They have turned aside quickly out of the way which I commanded them: they have made them a molten calf, and have worshipped it, and have sacrificed thereunto, and said, These be thy gods, O Israel, which have brought thee up out of the land of Egypt." +እግዚአብሔርም ሙሴን። እኔ ይህን ሕዝብ አየሁት፥ እነሆም አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነው።,ወይእዜኒ ኅድገኒ ወተምዒዕየ በመዐትየ እጥስዮሙ ወእሬስየከ ውስተ ሕዝብ ዐቢይ ።,"And the LORD said unto Moses, I have seen this people, and, behold, it is a stiffnecked people:" +አሁንም ቍጣዬ እንዲቃጠልባቸው እንዳጠፋቸውም ተወኝ፤ አንተንም ለታላቅ ሕዝብ አደርግሃለሁ አለው።,ወሰአለ ሙሴ ቅድመ አምላኩ ወይቤ ለምንት እግዚኦ መዐተ ትትመዓዕ ላዕለ ሕዝብከ ዘአውፃእከ እምድረ ግብጽ በኀይል ልዑል ወበመዝራዕት ዐቢይ ።,"Now therefore let me alone, that my wrath may wax hot against them, and that I may consume them: and I will make of thee a great nation." +ሙሴም በእግዚአብሔር በአምላኩ ፊት ጸለየ፥ አለም። አቤቱ፥ ቍጣህ በታላቅ ኃይልና በጽኑ እጅ ከግብፅ ምድር ባወጣኸው በሕዝብህ ላይ ስለ ምን ተቃጠለ?,ከመ ኢይበሉ ግብጽ በእኩይ ኤውፅኦሙ ከመ ይቅትሎሙ በውስተ አድባር ወያጥፍኦሙ እምውስተ ምድር አቍርር መዓተከ ዘተምዕዕከ ወመሓሬ ኩን ላዕለ እከዮሙ ለሕዝብከ ።,"And Moses besought the LORD his God, and said, LORD, why doth thy wrath wax hot against thy people, which thou hast brought forth out of the land of Egypt with great power, and with a mighty hand?" +ግብፃውያንስ። በተራራ መካከል ሊገድላቸው፥ ከምድርም ፊት ሊያጠፋቸው ለክፋት አወጣቸው ብለው ስለ ምን ይናገራሉ? ከመዓትህ ተመለስ፥ ለሕዝብህም በክፋታቸው ላይ ራራ።,ተዘከር አብርሃምሃ ወይስሐቅሃ ወያዕቆብሃ አግብርቲከ እለ መሐልከ ሎሙ በርእስከ ወትቤሎሙ ብዙኀ አበዝኆ ለዘርእክሙ ከመ ከዋክብተ ሰማይ በብዝኅ ወኵሎ ዘንተ እሁብ ለዘርእክሙ ወይምልክዋ ለዓለም ።,"Wherefore should the Egyptians speak, and say, For mischief did he bring them out, to slay them in the mountains, and to consume them from the face of the earth? Turn from thy fierce wrath, and repent of this evil against thy people." +ዘራችሁን እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛለሁ�� ይህችንም የተናገርኋትን ምድር ሁሉ ለዘራችሁ እሰጣታለሁ፥ ለዘላለምም ይወርሱአታል ብለህ በራስህ የማልህላቸውን ባሪያዎችህን አብርሃምንና ይስሐቅን እስራኤልንም አስብ።,ወሰረየ እግዚአብሔር በእንተ እኪት እንተ ይቤ ይግበር ላዕለ ሕዝቡ ።,"Remember Abraham, Isaac, and Israel, thy servants, to whom thou swarest by thine own self, and saidst unto them, I will multiply your seed as the stars of heaven, and all this land that I have spoken of will I give unto your seed, and they shall inherit it for ever." +እግዚአብሔርም በሕዝቡ ላይ ሊያደርግ ስላሰበው ክፋት ራራ።,ወተመይጠ ሙሴ ወወረደ እምውስተ ደብር ወ፪ጽላተ ዘትእዛዝ ውስተ እደዊሁ ጽላት ዘእብን ጽሑፋት እንተ ክልኤ ገበዋቲሆን እንተ ለፌኒ ወእንተ ለፌኒ ጽሑፋት ።,And the LORD repented of the evil which he thought to do unto his people. +ሙሴም ተመለሰ፥ ሁለቱንም የምስክር ጽላቶች በእጁ ይዞ ከተራራው ወረደ፤ ጽላቶቹም በዚህና በዚያ በሁለት ወገን ተጽፎባቸው ነበር።,ወጽላቶን ግብረተ እግዚእ እማንቱ ወጽሕፈቶንሂ ጽሕፈተ እግዚአብሔር ውእቱ ግሉፍ ውስተ ጽሌሁ ።,"And Moses turned, and went down from the mount, and the two tables of the testimony were in his hand: the tables were written on both their sides; on the one side and on the other were they written." +ጽላቶቹም የእግዚአብሔር ሥራ ነበሩ፤ ጽሕፈቱም በጽላቶች ላይ የተቀረጸባቸው የእግዚአብሔር ጽሕፈት ነበረ።,ወሰሚዖ ዮሳዕ ቃለ ሕዝብ እንዘ ይጸርሑ ይቤሎ ለሙሴ ድምፀ ፀባኢት ውስተ ትዕይንት ።,"And the tables were the work of God, and the writing was the writing of God, graven upon the tables." +ኢያሱም እልል ሲሉ የሕዝቡን ድምፅ ሰምቶ ሙሴን። የሰልፍ ድምፅ በሰፈሩ ውስጥ አለ አለው።,ወይቤሎ ሙሴ ኢኮነ ዝንቱ ድምፅ ዘመላእክት እለ ይትኄየሉ ወኢኮነ ድምፀ መላእክተ ፀብእ አላ ድምፀ መላእክቱ ለወይን እሰምዕ አንሰ ።,"And when Joshua heard the noise of the people as they shouted, he said unto Moses, There is a noise of war in the camp." +እርሱም። ይህ የድል ነሺዎች ወይም የድል ተነሺዎች ድምፅ አይደለም፥ ነገር ግን የዘፈን ድምፅ እሰማለሁ አለው።,ወሶበ ቀርበ ሙሴ ለትዕይንት ርእዮ ለውእቱ ላህም ወተውኔት ወተምዕዐ ሙሴ ወገደፎን እምውስተ እደዊሁ ለእልክቱ ክልኤ ጽላት ወቀጥቀጦን በታሕተ ደብር ።,"And he said, It is not the voice of them that shout for mastery, neither is it the voice of them that cry for being overcome: but the noise of them that sing do I hear." +እንዲህም ሆነ፤ ወደ ሰፈሩ ሲቀርብ ጥጃውንም ዘፈኑንም አየ፤ የሙሴም ቍጣ ተቃጠለ፥ ጽላቶቹንም ከእጁ ጥሎ ከተራራው በታች ሰበራቸው።,ወነሥኦ ለውእቱ ላህም ዘገብሩ ወአውዐዮ በእሳት ወሐረጾ ወአድቀቆ ወዘረዎ ውስተ ማይ ወአስተዮሙ ኪያሁ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And it came to pass, as soon as he came nigh unto the camp, that he saw the calf, and the dancing: and Moses' anger waxed hot, and he cast the tables out of his hands, and brake them beneath the mount." +የሠሩትንም ጥጃ ወስዶ በእሳት አቀለጠው፥ እንደ ትቢያም እስኪሆን ድረስ ፈጨው፥ በውኃውም ላይ በተነው፥ ለእስራኤልም ልጆች አጠጣው።,ወይቤሎ ሙሴ ለአሮን ምንተ ረሰይከ ዘንተ ሕዝበ ከመ ታምጽእ ላዕሌሆሙ ኀጢአተ ዐቢየ ።,"And he took the calf which they had made, and burnt it in the fire, and ground it to powder, and strawed it upon the water, and made the children of Israel drink of it." +ሙሴም አሮንን። ይህን ታላቅ ኃጢአት ታመጣበት ዘንድ ይህ ሕዝብ ምን አደረገህ? አለው።,ወይቤሎ አሮን ለሙሴ ኢተትመዓዕ እግዚእየ ለሊከ ታአምር ግዕዞሙ ለዝንቱ ሕዝብ ።,"And Moses said unto Aaron, What did this people unto thee, that thou hast brought so great a sin upon them?" +አሮንም እንዲህ አለ። ጌታዬ ሆይ፥ ቍጣህ አይቃጠል፤ ይህ ሕዝብ ክፋትን እንዲወድድ አንተ ታውቃለህ።,ሶበ ይቤሉኒ ግበር ለነ አማልክተ እለ የሐውሩ ቅድሜነ እስመ ዝክቱ ብእሲ ሙሴ ዘአውፅአነ እምድረ ግብጽ ኢናአምር ምንተ ኮነ ፤,"And Aaron said, Let not the anger of my lord wax hot: thou knowest the people, that they are set on mischief." +እነርሱም። ይህ ከግብፅ ምድር ያወጣን ሰው ሙሴ ምን እንደ ሆነ አናውቅምና በፊታችን የሚሄዱ አማልክት ሥራልን አሉኝ።,ወእቤሎሙ ዘቦ እምኔክሙ ወርቀ አምጽኡ ወአምጽኡ ወወሀቡኒ ወወረውክዎ ውስተ እሳት ወወፅአ ዝንቱ ላህም ።,"For they said unto me, Make us gods, which shall go before us: for as for this Moses, the man that brought us up out of the land of Egypt, we wot not what is become of him." +እኔም። ከእናንተ ወርቅ ያለው ሰው ከእርሱ ሰብሮ ያምጣልኝ አልኋቸው፤ ሰጡኝም፤ በእሳትም ላይ ጣልሁት፥ ይህም ጥጃ ወጣ።,ወሶበ ርእየ ሙሴ ከመ ዐለዉ ሕዝብ ወአዕለዎሙ አሮን ወኮኑ ሣሕቀ ለጸላእቶሙ ፤,"And I said unto them, Whosoever hath any gold, let them break it off. So they gave it me: then I cast it into the fire, and there came out this calf." +ሙሴም በጠላቶቻቸው ፊት እንዲነወሩ አሮን ስድ ለቅቋቸዋልና ሕዝቡ ስድ እንደ ተለቀቁ ባየ ጊዜ፥,ወቆመ ሙሴ ውስተ አንቀጸ ትዕይንት ወይቤ ዘኀርየ እግዚአብሔር ይምጻእ ኀቤየ ወተጋብኡ ኀቤሁ ኵሎሙ ደቂቀ ሌዊ ።,And when Moses saw that the people were naked; (for Aaron had made them naked unto their shame among their enemies:) +በሰፈሩ ደጅ ቆሞ። የእግዚአብሔር ወገን የሆነ ወደ እኔ ይምጣ! አለ፤ የሌዊም ልጆች ሁሉ ወደ እርሱ ተሰበሰቡ።,ወይቤሎሙ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል አሐዱ አሐዱ ይጹር ሰይፎ ወብጽሑ እምአንቀጽ እስከ አንቀጸ ትዕይንት ወአሐዱ አሐዱ ይቅትል እኁሁ ወአሐዱ አሐዱ ይቅትል ካልኦ ወአሐዱ አሐዱ ይቅትል ዘቅሩቡ ።,"Then Moses stood in the gate of the camp, and said, Who is on the LORD'S side? let him come unto me. And all the sons of Levi gathered themselves together unto him." +እርሱም። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የእናንተ ሰው ሁሉ ሰይፉን በወገቡ ላይ ይታጠቅ፥ በሰፈሩም ውስጥ በዚህና በዚያ ከበር እስከ በር ተመላለሱ፥ የእናንተም ሰው ሁሉ ወንድሙን ወዳጁንም ጎረቤቱንም ይግደል አላቸው።,ወገብሩ ደቂቀ ሌዊ በከመ ይቤሎሙ ሙሴ ወወድቀ እምውስተ ሕዝብ ይእተ አሚረ ፴፻ብእሲ ።,"And he said unto them, Thus saith the LORD God of Israel, Put every man his sword by his side, and go in and out from gate to gate throughout the camp, and slay every man his brother, and every man his companion, and every man his neighbour." +የሌዊም ልጆች ሙሴ እንዳለ አደረጉ፤ በዚያም ቀን ከሕዝቡ ሦስት ሺህ ሰዎች ሞቱ።,ወይቤሎሙ ሙሴ አንፈስክምዎ በእደዊክሙ ለእግዚአብሔር ዮም አሐዱ አሐዱ እምኔክሙ እምውሉዱ ወእምእኁሁ ከመ ትትወሀብ ላዕሌክሙ በረከት ።,And the children of Levi did according to the word of Moses: and there fell of the people that day about three thousand men. +ሙሴም። ዛሬ በረከትን እንዲያወርድላችሁ እያንዳንዳችሁ በልጃችሁና በወንድማችሁ ላይ ዛሬ እጃችሁን ለእግዚአብሔር ቅዱስ አድርጉ አለ።,ወኮነ በሳኒታ ወይቤሎሙ ሙሴ ለሕዝብ አንትሙ ጌገይክሙ ጌጋየ ዐቢየ ወይእዜኒ አዐርግ ኀበ እግዚአብሔር ከመ አስተስሪ ለክሙ ኀጢአተክሙ ።,"For Moses had said, Consecrate yourselves to day to the LORD, even every man upon his son, and upon his brother; that he may bestow upon you a blessing this day." +በነጋውም ሙሴ ለሕዝቡ። እናንተ ታላቅ ኃጢአት ሠርታችኋል፤ አሁንም ወደ እግዚአብሔር እወጣለሁ፤ ምናልባት ኃጢአታችሁን አስተሰርይላችኋለሁ አላቸው።,ወገብአ ሙሴ ኀበ እግዚአብሔር ወይቤ እስእለከ እግዚኦ አባሲ ዝንቱ ሕዝብ አበሳ ዐቢየ ወገብሩ አማልክተ ዘወርቅ ።,"And it came to pass on the morrow, that Moses said unto the people, Ye have sinned a great sin: and now I will go up unto the LORD; peradventure I shall make an atonement for your sin." +ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ተመልሶ። ወዮ! እኒህ ሕዝብ ታላቅ ኃጢአት ሠርተዋል፥ ለራሳቸውም የወርቅ አማልክት አድርገዋል፤,ወይእዜኒ እመ ተኀደግ ሎሙ ዛተ ኀጢአተ ኅድግ ወእማእኮ ደምስስ ኪያየኒ እምነ መጽሐፍከ ዘጸሐፍከኒ ።,"And Moses returned unto the LORD, and said, Oh, this people have sinned a great sin, and have made them gods of gold." +አሁን ይህን ኃጢአታቸውን ይቅር በላቸው፤ ያለዚያ ግን ከጻፍኸው መጽሐፍህ እባክህ ደምስሰኝ አለ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ለዝክቱ ዘአበሰ በቅድሜየ እደመስሶ እምውስተ መጽሐፍየ ።,"Yet now, if thou wilt forgive their sin--; and if not, blot me, I pray thee, out of thy book which thou hast written." +እግዚአብሔርም ሙሴን። የበደለኝን እርሱን ከመጽሐፌ እደመስሰዋለሁ።,ወይእዜኒ ሑር ወምርሖሙ ለዝንቱ ሕዝብ ውስተ መካን ዘእቤለከ ናሁ መልአኪየ የሐውር ቅድመ ገጽከ ፤ አመ ዕለተ እዋኅዮሙ ኣገብእ ላዕሌሆሙ ኀጢአቶሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Whosoever hath sinned against me, him will I blot out of my book." +አሁንም ሂድ፥ ይህንም ሕዝብ ወደ ነገርሁህ ምራ፤ እነሆ መልአኬ በፊትህ ይሄዳል፤ ነገር ግን በምጐበኝበት ቀን ኃጢአታቸውን አመጣባቸዋለሁ አለው።,ወቀተለ እግዚአብሔር እምሕዝብ በእንተ ዘገብሩ ላህመ ዘገብረ ሎሙ አሮን ።,"Therefore now go, lead the people unto the place of which I have spoken unto thee: behold, mine Angel shall go before thee: nevertheless in the day when I visit I will visit their sin upon them." +ደግሞም ከተፈተለ ከጥሩ በፍታ፥ ከሰማያዊ ከሐምራዊም ከቀይም ግምጃ የተሠሩ አሥር መጋረጆች ያሉበትን ማደሪያ ሥራ፤ ብልህ ሠራተኛ እንደሚሠራ ኪሩቤል በእነርሱ ላይ ይሁኑ።,ወለደብተራ ትገብር ላቲ ፲ዐጸደ እምብሰስ ዕፁፍ ወእምሕብረ ያክንት ወሜላት ወነት ዕፁፍ ኬሩቤን ወግብሩ ግብረ ማእነም ትገብርዎ ።,"Moreover thou shalt make the tabernacle with ten curtains of fine twined linen, and blue, and purple, and scarlet: with cherubims of cunning work shalt thou make them." +የእያንዳንዱ መጋረጃ ርዝመት ሀያ ስምንት ክንድ፥ ወርዱም አራት ክንድ ይሁን፤ የመጋረጆቹ ሁሉ መጠን ትክክል ይሁን።,ወኑኁ ለዐጸዱ ለ፩ዐጸድ ፳ወ፷በእመት ወ፬በእመት ፅፍሑ ፩ዐጸድ በመስፈርቲሁ ከማሁ ለይኩን ።,"The length of one curtain shall be eight and twenty cubits, and the breadth of one curtain four cubits: and every one of the curtains shall have one measure." +አምስቱ መጋረጆች እርስ በርሳቸው የተጋጠሙ ይሁኑ፤ አምስቱም መጋረጆች እንዲሁ እርስ በርሳቸው የተጋጠሙ ይሁኑ።,ኀምስቱ አዕጻድ ይሳመካ አሐቲ ምስለ ካልእታ ትሳመክ ወኀምስቱ አዕጻድ ይሰናሰላ በበይናቲሆን ።,The five curtains shall be coupled together one to another; and other five curtains shall be coupled one to another. +ከሚጋጠሙት መጋረጆች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ የሰማያዊውን ግምጃ ቀለበቶች አድርግ፤ ደግሞ ከተጋጠሙት ከሌሎች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ እንዲሁ አድርግ።,ወትገብር ሎንቱ መምሠጢሆን ዘሕብረ ያክንት ውስተ ከንፈረ ዐጸድ ውስተ ገጸ አፍአ ውስተ ዳግመ መብዋእት ።,"And thou shalt make loops of blue upon the edge of the one curtain from the selvedge in the coupling; and likewise shalt thou make in the uttermost edge of another curtain, in the coupling of the second." +አምሳ ቀለበቶችን በአንድ መጋረጃ አድርግ፥ አምሳውንም ቀለበቶች በሁለተኛው መጋረጃ ዘርፍ አድርግ፤ ቀለበቶቹ ሁሉ እርስ በርሳቸው ፊት ለፊት ይሆናሉ።,፶መማሥጠ ትገብር ላቲ ለአሐቲ ዐጸድ ወ፶መማሥጠ ተገብር እምአሐዱ ገጸ ዐጸድ እምድኅሬሃ ለዳግምት ዐጸድ ፤ ገጾን እንዘ ይሳመካ በበይኖን ።,"Fifty loops shalt thou make in the one curtain, and fifty loops shalt thou make in the edge of the curtain that is in the coupling of the second; that the loops may take hold one of another." +አምሳ የወርቅ መያዣዎች ሥራ፤ ማደሪያውንም አንድ እንዲሆን መጋረጆችን እርስ በርሳቸው በመያዣዎች አጋጥማቸው።,ወግበር ኍጻዳተ ፶ዘወርቀ ወደምር አዕጻደ አሐተ ምስለ ካልእታ በኍጻደት ወይኩን ደብተራሁ አሐደ ።,"And thou shalt make fifty taches of gold, and couple the curtains together with the taches: and it shall be one tabernacle." +ከማደሪያውም በላይ ለድንኳን የሚሆኑ መጋረጆች ከፍየል ጠጕር አድርግ፤ አሥራ አንድ መጋረጆች ታደርጋለህ።,ወትገብር ዘሠቅ ይሴውሮ እምላዕሉ ዲበ ደብ���ራ ዐሠርተ ወአሐደ ሠቀ ትገብር ።,And thou shalt make curtains of goats' hair to be a covering upon the tabernacle: eleven curtains shalt thou make. +እያንዳንዱም መጋረጃ ርዝመቱ ሠላሳ ክንድ፥ እያንዳንዱም መጋረጃ ወርዱ አራት ክንድ ይሁን፤ የአሥራ አንዱም መጋረጆች መጠናቸው ትክክል ይሁን።,ወለአሐቲ ሠቅ በእመት ኑኃ ፴ወፅፍኃ ርብዕ በእመት ለለአሐቲ ሠቅ ከመዝ አምጣኒሆን ።,"The length of one curtain shall be thirty cubits, and the breadth of one curtain four cubits: and the eleven curtains shall be all of one measure." +አምስቱ መጋረጆች አንድ ሆነው ይጋጠሙ፥ ስድስቱም መጋረጆች እርስ በርሳቸው አንድ ሆነው ይጋጠሙ፤ ስድስተኛውም መጋረጃ በድንኳኑ ፊት ይደረብ።,ወደምር ፭ሠቀ ወ፯ሠቀ ደምር በበይኖን ወዕፅፍ ሳድስተ ሠቀ እመንገለ ገጸ ደብተራ ።,"And thou shalt couple five curtains by themselves, and six curtains by themselves, and shalt double the sixth curtain in the forefront of the tabernacle." +ከተጋጠሙት መጋረጆች በአንደኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ አምሳ ቀለበቶች አድርግ፤ ደግሞ ከተጋጠሙት ከሌሎቹ በአንድኛው መጋረጃ ዘርፍ ላይ እንዲሁ አምሳ ቀለበቶች አድርግ።,ወትገብር መማሥጠ ፶ውስተከንፈረ ሠቅ ለአሐቲ ለእንተ ማእከል ድማሬ ሠቅ ወትገብር ፶መማሥጠ ውስተ ከንፈር ዘሠቅ አሐቲ ውስተ እንተ ትዴመር ቀዳሚተ ።,"And thou shalt make fifty loops on the edge of the one curtain that is outmost in the coupling, and fifty loops in the edge of the curtain which coupleth the second." +አምሳም የናስ መያዣዎችን ሥራ፥ መያዣዎችንም ወደ ቀለበቶች አግባቸው፥ ድንኳኑም አንድ እንዲሆን አጋጥመው።,ወትገብር ኍጻዳተ ዘብርት ፶ወትዴምር ኍጻደተ ውስተ መማሥጥ ወታኀብር ሠቃተ ወይኩን አሐደ ።,"And thou shalt make fifty taches of brass, and put the taches into the loops, and couple the tent together, that it may be one." +ከድንኳኑ መጋረጆች የቀረ ትርፍ ግማሽ መጋረጃ በማደሪያው ጀርባ ይንጠልጠል።,ወታነብር ገጸ ዘይፈደፍድ እምሠቅ ዲበ ደብተራ ዘተርፈ ትከድን ዘይፈደፍድ እምውስተ አሥቃቀ ደብተራ ትከድን ከወላ ደብተራ ፤,"And the remnant that remaineth of the curtains of the tent, the half curtain that remaineth, shall hang over the backside of the tabernacle." +ማደሪያውን እንዲሸፍን ከርዝመቱ በአንድ ወገን አንድ ክንድ፥ በአንድ ወገንም አንድ ክንድ ከድንኳኑ መጋረጆች የቀረው ትርፍ በማደሪያው ውጭ በወዲህና በወዲያ ይንጠልጠል።,እመተ እምውስተ ዘይተርፍ ሠቃተ ደብተራ ይከድን እምግደሚሁ ለደብተራ እምለፌ ወእምለፌ ይክድን ።,"And a cubit on the one side, and a cubit on the other side of that which remaineth in the length of the curtains of the tent, it shall hang over the sides of the tabernacle on this side and on that side, to cover it." +ለድንኳኑም መደረቢያ ከቀይ አውራ በግ ቁርበት፥ ከዚያም በላይ ሌላ መደረቢያ ከአቆስጣ ቁርበት አድርግ።,ወአግብር ዘትከድና ለደብተራ አምእስተ በግዕ ሕሡየ ወመንጦላዕታ ያክንተ እምገጸ ላዕሉ ።,"And thou shalt make a covering for the tent of rams' skins dyed red, and a covering above of badgers' skins." +ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቆች ከግራር እንጨት አድርግ።,ወአግብር አዕማደ ደብተራ ዘዕፅ ዘኢይነቅዝ ።,And thou shalt make boards for the tabernacle of shittim wood standing up. +የሳንቃው ሁሉ ርዝመቱ አሥር ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን።,ዘዕሥር በእመት ዐምዱ ፩ወፅፍሑ እመት ወንፍቃ ።,"Ten cubits shall be the length of a board, and a cubit and a half shall be the breadth of one board." +ለእያንዳንዱም ሳንቃ አንዱን በአንዱ ላይ የሚያያይዙ ሁለት ማጋጠሚያዎች ይሁኑለት፤ ለማደሪያው ሳንቆች ሁሉ እንዲሁ አድርግ።,መስከምተ ሠርዌሁ ክልኤ ለ፩ዐምድ እንዘ ይሰከም ዐምድ ለዐምድ ከማሁ ግበር ለኵሉ ለዐምደ ደብተራ ።,"Two tenons shall there be in one board, set in order one against another: thus shalt thou make for all the boards of the tabernacle." +ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቆችን አድርግ።,ወአግብር አዕማደ ለደብተራ ፳ገጸ ምዕ���ን ።,"And thou shalt make the boards for the tabernacle, twenty boards on the south side southward." +ከሀያውም ሳንቆች በታች አርባ የብር እግሮችን አድርግ፤ ከእያንዳንዱ ሳንቃ በታች ለሁለት ማጋጠሚያዎች ሁለት እግሮች ይሁኑ።,ወትገብር ሎሙ ዘብሩር ፵ስክትተ ትገብር ለ፳ዐምድ ፤ ክልኤ ስክትቱ ለዐምድ ፩ለክልኤሆሙ ገጹ ወክልኤ ስክትቱ ለ፩ዐምድ ለክልኤሆሙ ገጹ ።,"And thou shalt make forty sockets of silver under the twenty boards; two sockets under one board for his two tenons, and two sockets under another board for his two tenons." +ለማደሪያው ለሁለተኛው ወገን በሰሜን በኩል ሀያ ሳንቆች፥,ወካልእ እምገጸ ዐረቢ ፳ዐምዱ ፤,And for the second side of the tabernacle on the north side there shall be twenty boards: +ለእነርሱም አርባ የብር እግሮች ይሁኑ፤ ከእያንዳንዱም ሳንቃ በታች ሁለት እግሮች ይሁኑ።,ወስክትቶሙ ዘይጸውር አዕማደ ዘብሩር ፵ለለ፩ዐምድ ፪ስክትቱ ዘክልኤሆሙ ገጹ ።,"And their forty sockets of silver; two sockets under one board, and two sockets under another board." +ለማደሪያውም በምዕራቡ ወገን በስተ ኋላ ስድስት ሳንቆችን አድርግ።,ወእምድኅር እምገጸ ደብተራ ገጸ ባሕር ትገብር ፯አዕማደ ፤,And for the sides of the tabernacle westward thou shalt make six boards. +ለማደሪያውም ለሁለቱ ማዕዘን በስተ ኋላ ሁለት ሳንቆችን አድርግ።,ወክልኤተ ዐምደ ዓዲ ለማእዝን ለደብተራ እምድኅር ።,And two boards shalt thou make for the corners of the tabernacle in the two sides. +ከታችም እስከ ላይ እስከ አንደኛው ቀለበት ድረስ አንዱ ሳንቃ ድርብ ይሁን፤ እንዲሁም ለሁለቱ ይሁን፤ እነርሱም ለሁለቱ ማዕዘን ይሆናሉ።,ወዕሩየ ይኩን እምታሕቱ ይድረግ ዕሩየ እምቅፍረ ዐምዱ አሐደ ድደ ይኩን ፤ ከማሁ ግበር ለክልኤሆን ማእዝን ዕሩያተ ይኩና ።,"And they shall be coupled together beneath, and they shall be coupled together above the head of it unto one ring: thus shall it be for them both; they shall be for the two corners." +ስምንት ሳንቆችና አሥራ ስድስት የብር እግሮቻቸው ይሁኑ፤ ከእያንዳንዱም ሳንቃ በታች ሁለት እግሮች ይሆናሉ።,ወይኩን ሰማንቱ ዐምድ ወምዕማዱኒ ዘብሩር ፲ወ፯ለለ፩ዐምዱ ምዕማዱ ክልኤ ክልኤ ምዕማዱ ለ፩ዐምድ እምኵሉ ፍናሁ ።,"And they shall be eight boards, and their sockets of silver, sixteen sockets; two sockets under one board, and two sockets under another board." +ከግራርም እንጨት በማደሪያው በአንድ ወገን ላሉት ሳንቆች አምስት መወርወሪያዎች፥,ወትገብር መናስግተ እምዕፅ ዘኢይነቅዝ ፭ለ፩ዐምድ እምአሐዱ ገጸ ደብተራ ፤,"And thou shalt make bars of shittim wood; five for the boards of the one side of the tabernacle," +በማደሪያውም በሁለተኛው ወገን ላሉት ሳንቆች አምስት መወርወሪያዎች፥ በማደሪያውም በስተ ኋላ በምዕራብ ወገን ላሉት ሳንቆች አምስት መወርወሪያዎች አድርግ።,ወኀምስቱ መንስጉ እመስመኪሃ ለደብተራ እምካልእ ገጻ ወ፭መንስጋ ለአኃሪ ዐምድ እመስመከ ደብተራ ዘመንገለ ባሕር ።,"And five bars for the boards of the other side of the tabernacle, and five bars for the boards of the side of the tabernacle, for the two sides westward." +መካከለኛውም መወርወሪያ በሳንቆች መካከል ከዳር እስከ ዳር ይለፍ።,ወመንስግ ዘማእከለ ዐምድ እንዘ ይለጽቅ እምአሐዱ መስመክ ውስተ ካልእ መስመክ ይዕዱ ።,And the middle bar in the midst of the boards shall reach from end to end. +ሳንቆቹንም በወርቅ ለብጣቸው፤ ቀለበቶቻቸውንም የመወርወሪያ ቤት እንዲሆኑላቸው ከወርቅ ሥራቸው፤ መወርወሪያዎችንም በወርቅ ለብጣቸው።,ወአዕማዲሁ ይትቀፈሉ ወርቀ ወመማሥጠ መናስግቲሁ ይትቀፈል ወርቀ ።,"And thou shalt overlay the boards with gold, and make their rings of gold for places for the bars: and thou shalt overlay the bars with gold." +ማደሪያውንም በተራራ እንዳሳየሁህ ምሳሌ አቁም።,ወተሐንጻ ለደብተራ በአርአያ አርአይኩከ በውስተ ደብር ።,And thou shalt rear up the tabernacle according to the fashion thereof which was shewed thee in the mount. +መጋረጃውንም ከሰማያዊ ከሐምራዊም ከ��ይም ግምጃ ከተፈተለ ከጥሩ በፍታም አድርግ፤ ብልህ ሠራተኛ እንደሚሠራ ኪሩቤል በእርሱ ላይ ይሁኑ።,ወትገብር ላቲ መንጦላዕታ ዘሕብረ ያክንት ወሜላት ወነት ክዑብ ወቢሰስ ፍቱል ወግብሩ ግብረ ማእነም ወግበሮ ኪሩቤን ።,"And thou shalt make a vail of blue, and purple, and scarlet, and fine twined linen of cunning work: with cherubims shall it be made:" +በወርቅ በተለበጡት ከግራር እንጨትም በተሠሩት በአራቱ ምሰሶች ላይ ስቀለው፤ ኩላቦቻቸውም ከወርቅ፥ አራቱም እግሮቻቸው ከብር የተሠሩ ይሁኑ።,ወአንብሮ ዲበ አርባዕቱ አዕማድ ዕፅ ዘኢይነቅዝ ቅፉላን በወርቅ ወውስተ አዕማዲሁኒ ወርቅ ወአርእስቲሆን ወርቅ ወመዓምዲሁ አርባዕቱ ዘብሩር ።,"And thou shalt hang it upon four pillars of shittim wood overlaid with gold: their hooks shall be of gold, upon the four sockets of silver." +መጋረጃውንም ከመያዣዎቹ በታች ታንጠለጥለዋለህ፥ በመጋረጃውም ውስጥ የምስክርን ታቦት አግባው፤ መጋረጃውም በቅድስቱና በቅድስተ ቅዱሳኑ መካከል መለያ ይሁናችሁ።,ወአንብር መንጦላዕተ ዲበ አዕማድ ወአብእ ህየ ወሳጢቶ ለመጦላዕት ታቦተ ዘመርጡር ወይፍልጥ መንጦላዕት ወሳጤ ወቀሠፋየ ቤተ ምቅዳስ ።,"And thou shalt hang up the vail under the taches, that thou mayest bring in thither within the vail the ark of the testimony: and the vail shall divide unto you between the holy place and the most holy." +በቅድስተ ቅዱሳኑም ውስጥ የስርየት መክደኛውን በምስክሩ ታቦት ላይ አድርግ።,ወትሴውር መንጦላዕት ታቦተ ዘመርጡር በቤተ መቅደሰ ምቅዳስ ።,And thou shalt put the mercy seat upon the ark of the testimony in the most holy place. +ገበታውንም በመጋረጃው ውጭ፥ መቅረዙንም በገበታው ፊት ለፊት በማደሪያው በደቡብ ወገን አድርግ፤ ገበታውንም በሰሜን ወገን አድርገው።,ወሥርዑ ማእደ ቅድመ መንጦላዕት ገጸ አፍአ በውስተ ደብተራ ወተቅዋመ ማኅቶት አንጻረ ማእድ እምገጸ ዐረቢ ወትነብር ማእዱ እምገጸ ደብተራ መንገለ ምዕዋን ።,"And thou shalt set the table without the vail, and the candlestick over against the table on the side of the tabernacle toward the south: and thou shalt put the table on the north side." +ለድንኳኑም ደጃፍ ከሰማያዊ ከሐምራዊም ከቀይም ግምጃ ከተፈተለ ከጥሩ በፍታም በጥልፍ አሠራር የተሠራ መጋረጃ አድርግለት።,ወትገብር ላቲ መንጦላዕተ መምሠጠ እንተ ሕብረ ያክንት ወሜላት ወነት ክዑብ ወቢሶስ ክዑብ በብዑደ ግብረት ።,"And thou shalt make an hanging for the door of the tent, of blue, and purple, and scarlet, and fine twined linen, wrought with needlework." +ለመጋረጃውም አምስት ምሰሶች ከግራር እንጨት አድርግ፥ በወርቅም ለብጣቸው፤ ኩላቦቻቸውም ከወርቅ የተሠሩ ይሁኑ፤ አምስትም እግሮች አድርግላቸው።,ወትገብሩ ለመንጦላዕት ኀምስተ አዕማደ ወትቀፍሎሙ ቅፍሎ ወርቀ ወአርእስቲሁኒ ወርቅ ወትሰብክ ሎንቱ ፭መዓምደ ዘብርት ።,"And thou shalt make for the hanging five pillars of shittim wood, and overlay them with gold, and their hooks shall be of gold: and thou shalt cast five sockets of brass for them." +ርዝመቱ አምስት ክንድ፥ ወርዱም አምስት ክንድ መሠዊያ ከግራር እንጨት አድርግ፤ አራት ማዕዘንም ይሁን፤ ከፍታውም ሦስት ክንድ ይሁን።,ወአግብር ቤተ ምሥዋዕ እምዕፅ ዘኢይነቀዝ ዘኅምስ በእመት ኑኁ ወኅምስ በእመት ፅፍኁ ፤ ርቡዐ ይኩን ምሥዋዑ ፤ ወሥልስ በእመት ይኩን ቆሙ ።,"And thou shalt make an altar of shittim wood, five cubits long, and five cubits broad; the altar shall be foursquare: and the height thereof shall be three cubits." +በአራቱም ማዕዘን ቀንዶችን ታደርጋለህ፥ ቀንዶቹም ከእርሱ ጋር በአንድ የተሠሩ ይሁኑ፤ በናስም ለብጠው።,ወአግብር መሥዋዕተ ወትገብሩ ሎቱ አቅርንተ ውስተ ፬መኣዝኒሁ ፤ ውስቴቱ ይፃእ አቅርንቲሆን ወቅፍልዎ በብርት ።,And thou shalt make the horns of it upon the four corners thereof: his horns shall be of the same: and thou shalt overlay it with brass. +አመድ የሚሆንባቸውን ምንቸቶች፥ መጫሪያዎቹንም፥ ድስቶቹንም፥ ሜን���ቹንም፥ ማንደጃዎቹንም አድርግ፤ ዕቃውንም ሁሉ ከናስ አድርግ።,ወግበር ላቲ ቀጸላ ለመሥዋዕት ወምስዋሪሃ ወፍያላቲሃ ወመኈሥሠ ሥጋ ወመስወደ እሳት ፤ ኵሎ ትገብር ዘብርት ።,"And thou shalt make his pans to receive his ashes, and his shovels, and his basons, and his fleshhooks, and his firepans: all the vessels thereof thou shalt make of brass." +እንደ መረብ ሆኖ የተሠራ የናስ መከታ አድርግለት፤ ለመከታውም አራት የናስ ቀለበት በአራት ማዕዘኑ አድርግለት።,ወአግብር መጥበስቶ ሠቅሠቀ ከመ መሥገርተ ዐሣ ዘብርት ወአግብር ላቲ ለመጥበስት ፬ሕለቃተ አጻብዕ ዘብርት ውስተ ፬መኣዝኒሁ ።,And thou shalt make for it a grate of network of brass; and upon the net shalt thou make four brasen rings in the four corners thereof. +መከታውም እስከ መሠዊያው እኵሌታ ይደርስ ዘንድ በመሰዊያው በሚዞረው በእርከኑ ታች አድርገው።,ወታነብሮን ውስተ መጥበስት ዘቤተ መሥዋዕት ታሕተ ወይኩን መጥበስቱ መንፈቀ ቤተ መሥዋዕት ።,"And thou shalt put it under the compass of the altar beneath, that the net may be even to the midst of the altar." +ለመሠዊያውም ከግራር እንጨት መሎጊያዎችን ሠርተህ በናስ ለብጣቸው።,ወግበር መጻውርተ እምዕፅ ዘኢይነቅዝ ለቤተ መሥዋዕት ወትቀፍሎሙ ብርተ ።,"And thou shalt make staves for the altar, staves of shittim wood, and overlay them with brass." +መሎጊያዎቹም በቀለበቶች ውስጥ ይግቡ፤ መሠዊያውንም ስትሸከሙ መሎጊያዎቹ በሁለቱ ወገኖች ይሁኑ።,ወታብእ መጽወርተ ውስተ ሕለቃት ወይኩን ውስተ ክልኤ ገበዋተ መሥዋዕት ሶበ ይጸውርዋ ።,"And the staves shall be put into the rings, and the staves shall be upon the two sides of the altar, to bear it." +ከሳንቆች ሠርተህ ባዶ አድርገው፤ በተራራው እንዳሳየሁህ ምሳሌ እንዲሁ ያድርጉት።,ፍሉገ ይኩን ሰሊዳሁ ከማሁ ትገብርዎ በከመ አርአይኩክሙ በውስተ ደብር ከማሁ ግበር ።,"Hollow with boards shalt thou make it: as it was shewed thee in the mount, so shall they make it." +የማደሪያውንም አደባባይ ሥራ፤ በደቡብ ወገን የጥሩ በፍታ መጋረጆች ይሁኑለት፥ የአንዱም ወገን ርዝመት መቶ ክንድ ይሁን፤,ወግበር ላቲ ዐጸደ ለደብተራ ውስተ መስመክ ዘገጸ ዐረብ ምንደደ ለዐጸድ እምብሰስ ዕፁፍ ወኑኃ ምእት በእመት እምአሐዱ መስመክ ።,And thou shalt make the court of the tabernacle: for the south side southward there shall be hangings for the court of fine twined linen of an hundred cubits long for one side: +ከናስ የተሠሩ ሀያ ምሰሶችና ሀያ እግሮች ይሁኑለት፤ የምሰሶቹም ኩላቦችና ዘንጎች የብር ይሁኑ።,ወአዕማዲሁ ፳ወመዓምዲሁ ዘብርት ፳ወኍጻዳቲሁ ወጥነፊሁ ዘብሩር ።,And the twenty pillars thereof and their twenty sockets shall be of brass; the hooks of the pillars and their fillets shall be of silver. +እንዲሁም በሰሜን ወገን መቶ ክንድ ርዝመት ያላቸው መጋረጆች፥ ከናስ የተሠሩ ሀያ ምሶሶች ሀያም እግሮች ይሁኑ፤ ለምሰሶችም የብር ኩላቦችና ዘንጎች ይሁኑ።,ከመዝ ለይትገበር ለመስመክ ዘመንጸረ ምዕዋን ምንዳዱ ምእት በእመት ኑኁ ፤ አዕማዲሁ ፳ወምዕማዲሁ ፳ዘብርት ፤ ኍጻዳቲሁ ወጥነፊሁ ለዐምድ ወመዓምዲሁ ይትቀፈል በብሩር ።,"And likewise for the north side in length there shall be hangings of an hundred cubits long, and his twenty pillars and their twenty sockets of brass; the hooks of the pillars and their fillets of silver." +በምዕራብም ወገን ለአደባባዩ ስፋት አምሳ ክንድ ርዝመት ያላቸው መጋረጆች፥ አሥርም ምሰሶች፥ አሥርም እግሮች ይሁኑለት።,ወፅፍኀ ዐጸዱ ዘገጸ ባሕር ለምንዳድ ፶በእመት ፤ ዐምዶሙ ዐምደ ዐሠርቱ ወምዕማዶሙ ፲ ።,"And for the breadth of the court on the west side shall be hangings of fifty cubits: their pillars ten, and their sockets ten." +በምሥራቅም ወገን የአደባባዩ ስፋት አምሳ ክንድ ይሁን።,ወፅፍኀ ዐጸዱ ዘገጸ ጽባሕ ፶በእመት ፤ ዐምዶሙ ዐሠርቱ ወምዕማዶሙ ፲ ።,And the breadth of the court on the east side eastward shall be fifty cubits. +በአንድ ወገን የመጋረጆቹ ርዝመት አሥራ አምስት ክንድ ይሁን፤ ምሰ���ቹም ሦስት፥ እግሮቹም ሦስት ይሁኑ።,ወዕሥር ወኅምስ በእመት ዘምንዳድ ኑኁ እምገጸ ፩መስመክት ፤ ዐምዶሙ ሠለስቱ ምዕማዶሙ ሠለስቱ ።,"The hangings of one side of the gate shall be fifteen cubits: their pillars three, and their sockets three." +በሌላውም ወገን የመጋረጆች ርዝመት አሥራ አምስት ክንድ ይሆናል፤ ምሰሶቹም ሦስት፥ እግሮቹም ሦስት ይሁኑ።,ወእምካልእ መስመክት ፲ወ፭በእመት ለምንዳድ ቆሙ ፤ ዐምዶሙ ፫ምዕማዶሙ ፫ ።,"And on the other side shall be hangings fifteen cubits: their pillars three, and their sockets three." +ለአደባባዩም ደጅ ከሰማያዊ ከሐምራዊም ከቀይም ግምጃ ከጥሩ በፍታም በጥልፍ አሠራር የተሠራ ሀያ ክንድ መጋረጃ ይሆናል፤ ምሰሶቹም አራት፥ እግሮቹም አራት ይሁኑ።,ወለመድረከ ዐጸዳ መንጦላዕታ ፳ኑኁ በእመት ዘያክንት ወሜላት ወነት ወቢሶስ ክዑብ ብዑደ ይኩን በግብረ መርፍእ ፤ አዕማዲሁ ፬ወመዓምዲሁ ፬ ።,"And for the gate of the court shall be an hanging of twenty cubits, of blue, and purple, and scarlet, and fine twined linen, wrought with needlework: and their pillars shall be four, and their sockets four." +በአደባባዩም ዙሪያ ላሉት ምሰሶች ሁሉ የብር ዘንጎች፥ የብርም ኩላቦች፥ የናስም እግሮች ይሁኑላቸው።,ኵሉ ኤዕማድ ዘዐጸድ ይዑዱ ይትቀፈሉ ቅፍሎ ብሩር ፤ ወአርእስቲሆሙኒ ብሩር ፤ መዓምዲሆሙ ብርት ።,"All the pillars round about the court shall be filleted with silver; their hooks shall be of silver, and their sockets of brass." +የአደባባዩ ርዝመት መቶ ክንድ ስፋቱም አምሳ ክንድ ይሁን፥ የመጋረጃውም ከፍታ አምስት ክንድ ይሁን፤ መጋረጃውም ከጥሩ በፍታ፥ እግሮቹም ከናስ የተሠሩ ይሁኑ።,ወኑኀ ዐጸ ዱ ፻በእመት ወፅፍኁ ፶ወቆሙ ዘኅምስ በእመት እምብሶስ ክዑብ ወመዓምዲሆሙ ብርት ።,"The length of the court shall be an hundred cubits, and the breadth fifty every where, and the height five cubits of fine twined linen, and their sockets of brass." +ለማገልገል ሁሉ የማደሪያው ዕቃ ሁሉ፥ ካስማዎቹም ሁሉ የአደባባዩም ካስማዎች ሁሉ፥ የናስ ይሁኑ።,ወኵሉ ግብሩ ወኵሉ መጋብርቲሁ ወታክልተ ዐጸዱ ብርት ።,"All the vessels of the tabernacle in all the service thereof, and all the pins thereof, and all the pins of the court, shall be of brass." +አንተም መብራቱን ሁልጊዜ ያበሩት ዘንድ ለመብራት ተወቅጦ የተጠለለ ጥሩ የወይራ ዘይት እንዲያመጡልህ የእስራኤልን ልጆች እዘዛቸው።,ወንተ አዝዞሙ ለውሉደ እስራኤል ወይንሥኡ ቅብአ ዘዘይት ዘቀዳሜ ቅሥመታ ንጹሐ ውጉአ ለብርሃን ከመ ያኅትው ማኅቶተ በውስተ ደብተራ በቤተ መቅደስ ።,"And thou shalt command the children of Israel, that they bring thee pure oil olive beaten for the light, to cause the lamp to burn always." +በመገናኛው ድንኳን ውስጥ በምስክሩ ታቦት ፊት ባለው መጋረጃ ውጭ አሮንና ልጆቹ ከማታ እስከ ማለዳ ድረስ በእግዚአብሔር ፊት እንዲበራ ያሰናዱት፤ በእስራኤል ልጆች ዘንድ ለልጅ ልጃቸው የዘላለም ሥርዓት ይሁን።,አፍአ እመንጦላዕት ቅድመ ትእዛዝ ወያኀትው አሮን ወደቁ እምሰርክ እስከ ነግህ በቅድመ እግዚአብሔር ሕገ ለዝሉፉ ለትውልድክሙ ኀበ ውሉደ እስራኤል ።,"In the tabernacle of the congregation without the vail, which is before the testimony, Aaron and his sons shall order it from evening to morning before the LORD: it shall be a statute for ever unto their generations on the behalf of the children of Israel." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው። ሂድ፥ ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም። ለዘርህ እሰጣታለሁ ብዬ ወደ ማልሁባት ምድር፥ ወተትና ማርም ወደምታፈስሰው ምድር አንተ ከግብፅ ምድር ካወጣኸው ሕዝብ ጋር ከዚህም ውጣ። አንገተ ደንዳና ሕዝብ ስለ ሆንህ በመንገድ ላይ እንዳላጠፋህ እኔ በአንተ መካከል አልወጣምና በፊትህ መልአክ እሰድዳለሁ፤ ከነዓናዊውን አሞራዊውንም ኬጢያዊውንም ፌርዛዊውንም ኤዊያዊውንም ኢያቡሳዊውንም አወጣልሃለሁ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ሑር ወዕረግ እምዝየ አንተ ወሕዝብከ ዘአውፃእከ እምድረ ግብጽ ውስተ ምድር እንተ መሐልኩ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ እንዘ እብል ለዘርእክሙ እሁባ ።,"And the LORD said unto Moses, Depart, and go up hence, thou and the people which thou hast brought up out of the land of Egypt, unto the land which I sware unto Abraham, to Isaac, and to Jacob, saying, Unto thy seed will I give it:" +ሕዝቡም ይህን ክፉ ወሬ ሰምተው አዘኑ፤ ከእነርሱም ማንም ጌጡን አልለበሰም።,ወእፌንዎ ለመልአኪየ ቅድሜከ ወያወፅኦሙ ለከናኔዎን ወለአሞሬዎን ወለኬጤዎን ወለፌሬዜዎን ወለጌርጌሴዎን ወለሔዌዎን ።,"And I will send an angel before thee; and I will drive out the Canaanite, the Amorite, and the Hittite, and the Perizzite, the Hivite, and the Jebusite:" +እግዚአብሔርም ሙሴን። ለእስራኤል ልጆች። እናንተ አንገተ ደንዳና ሕዝብ ናችሁ፥ አንድ ጊዜ በእናንተ መካከል ብወጣ አጠፋችኋለሁ፤ አሁንም የማደርግባችሁን አውቅ ዘንድ ጌጣችሁን ከእናንተ አውጡ በላቸው አለው።,ወያበውአከ ውስተ ምድር እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዐረ ወኢየዐርግ ምስሌከ በእንተ ሕዝብከ እለ ያገዝፉ ክሳዶሙ ከመ ኢያኅልቆሙ በፍኖት ።,Unto a land flowing with milk and honey: for I will not go up in the midst of thee; for thou art a stiffnecked people: lest I consume thee in the way. +የእስራኤልም ልጆች ከኮሬብ ተራራ ጀምረው ጌጣቸውን አወጡ።,ወሶበ ሰምዐ ሕዝብ ዘንተ ነገረ እኩየ ላሐዉ ላሐ ።,"And when the people heard these evil tidings, they mourned: and no man did put on him his ornaments." +ሙሴም ድንኳኑን እየወሰደ ከሰፈር ውጭ ይተክለው ነበር፤ ከሰፈሩም ራቅ ያደርገው ነበር፤ የመገናኛውም ድንኳን ብሎ ጠራው። እግዚአብሔርንም የፈለገ ሁሉ ከሰፈር ውጭ ወዳለው ወደ መገናኛው ድንኳን ይወጣ ነበር።,ወይቤሎሙ እግዚእ ለደቂቀ እስራኤል አንትሙሰ ሕዝብ ዘያገዝፍ ክሳዶ አንትሙ ዑቁ ካልእተ መቅሠፍተ ኢያምጽእ ላዕሌክሙ ወአጠፍአክሙ ፤ ወይእዜኒ አሰስሉ አልባሰ ክብርክሙ ወሰርጐክሙ ወኣርእየክሙ ዘእሬስየክሙ ።,"For the LORD had said unto Moses, Say unto the children of Israel, Ye are a stiffnecked people: I will come up into the midst of thee in a moment, and consume thee: therefore now put off thy ornaments from thee, that I may know what to do unto thee." +ሙሴም ወደ ድንኳኑ በሄደ ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ ይነሡ ነበር፥ እያንዳንዱም በድንኳኑ ደጃፍ ይቆም ነበር፥ ሙሴም ወደ ድንኳኑ እስኪገባ ድረስ ይመለከቱት ነበር።,ወአሰሰሉ ደቂቀ እስራኤል ሰርጓቲሆሙ ወአልባሲሆሙ እምኀበ ደብረ ኮሬብ ።,And the children of Israel stripped themselves of their ornaments by the mount Horeb. +ሙሴም ወደ ድንኳኑ በገባ ጊዜ የደመና ዓምድ ይወርድ ነበር፥ በድንኳኑም ደጃፍ ይቆም ነበር፤ እግዚአብሔርም ሙሴን ይናገረው ነበር።,ወነሥአ ሙሴ ደብተራሁ ወተከላ አፍአ እምትዕይንት ወርኁቀ እምትዕይንት ወተሰምየት ደብተራ ዘመርጡል ፤ ወእመቦ ዘፈቀዶ ለእግዚአብሔር የሐውር ኀበ ይእቲ ደብተራ አፍአ እምትዕይንት ።,"And Moses took the tabernacle, and pitched it without the camp, afar off from the camp, and called it the Tabernacle of the congregation. And it came to pass, that every one which sought the LORD went out unto the tabernacle of the congregation, which was without the camp." +ሕዝቡም ሁሉ የደመናው ዓምድ በድንኳኑ ደጃፍ ሲቆም ያየው ነበር፤ ሕዝቡም ሁሉ ተነሥቶ እያንዳንዱ በድንኳኑ ደጃፍ ይሰግድ ነበር።,ወሶበ የሐውር ሙሴ ይባእ ውስተ ይእቲ ደብተራ አፍአ እምትዕይንት ይቀውም ኵሉ ሕዝብ ወይኔጽር አሐዱ አሐዱ ኀበ ኆኅተ ደብተራሁ ወይሬእይዎ ለሙሴ ሶበ የሐውር እስከ ይበውእ ውስተ ደብተራ ።,"And it came to pass, when Moses went out unto the tabernacle, that all the people rose up, and stood every man at his tent door, and looked after Moses, until he was gone into the tabernacle." +እግዚአብሔርም ሰው ከባልንጀራው ጋር እንደሚነጋገር ፊት ለፊት ከሙሴ ጋር ይነጋገር ነበር። ሙሴም ወደ ሰፈሩ ይመለስ ነበር፤ ነገር ግን ሎሌው ብላቴና የነዌ ልጅ ኢያሱ ከድንኳኑ አይለይም ነበር።,ወእምከመ ቦአ ሙሴ ውስተ ደብተራ ይወርድ ዐምድ ዘደመና ወይቀውም ኀበ ኆኅተ ደብተራ ወይትናገሮ ለሙሴ ።,"And it came to pass, as Moses entered into the tabernacle, the cloudy pillar descended, and stood at the door of the tabernacle, and the LORD talked with Moses." +ሙሴም እግዚአብሔርን። እነሆ አንተ። ይህን ሕዝብ አውጣ ትለኛለህ፤ ከእኔም ጋር የምትልከውን አላስታወቅኸኝም። አንተም። በስምህ አወቅሁህ፥ ደግሞም በእኔ ፊት ሞገስን አገኘህ አልኸኝ።,ወይሬእዮ ኵሉ ሕዝብ ለውእቱ ዐምድ ዘደመና እንዘ ይቀውም ኀበ ኆኅተ ደብተራ ወይትናገር ምስለ ሙሴ ወቀዊሞሙ ኵሉ ሕዝብ ኀበ ኆኅተ ደባትሪሆሙ ይሰግዱ ።,"And all the people saw the cloudy pillar stand at the tabernacle door: and all the people rose up and worshipped, every man in his tent door." +አሁንም በፊትህ ሞገስን አግኝቼ እንደ ሆነ፥ አውቅህ ዘንድ በፊትህም ሞገስን አገኝ ዘንድ መንገድህን እባክህ አሳየኝ፤ ይህም ሕዝብ ሕዝብህ እንደ ሆነ ተመልከት አለው።,ወይትናገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ ገጸ በገጽ ከመ ዘይትናገር ምስለ ዓርኩ ወይገብእ ውስተ ትዕይንት ወፅሙዱ ዮሳዕ ወልደ ነዌ ወንኡስ ውእቱ ወኢይወፅእ እምትዕይንት ።,"And the LORD spake unto Moses face to face, as a man speaketh unto his friend. And he turned again into the camp: but his servant Joshua, the son of Nun, a young man, departed not out of the tabernacle." +እግዚአብሔርም። እኔ ከአንተ ጋር እሄዳለሁ፥ አሳርፍህማለሁ አለው።,ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብሔር ናሁ ትብለኒ አንተ ስዶ ለዝንቱ ሕዝብ ወአንተ ባሕቱ ኢነገርከኒ ዘትፌኑ ምስሌየ ወለሊከ ትቤለኒ ኪያከ አእመርኩ እምኵሉ ወረከብከ ሞገሰ በኀቤየ ።,"And Moses said unto the LORD, See, thou sayest unto me, Bring up this people: and thou hast not let me know whom thou wilt send with me. Yet thou hast said, I know thee by name, and thou hast also found grace in my sight." +እርሱም። አንተ ከእኛ ጋር ካልወጣህስ፥ ከዚህ አታውጣን።,ወለእመሰኬ ረከብኩ ሞገሰ በኀቤከ አስተርእየኒ ሊተ ገሃደ ወአእምር ወእርአይከ ከመ ይኩነኒ ረኪበ ሞገስ በቅድሜከ ወከመ አእምር ከመ ሕዝብከ ውእቱ ዝንቱ ሕዝብ ዐቢይ ።,"Now therefore, I pray thee, if I have found grace in thy sight, shew me now thy way, that I may know thee, that I may find grace in thy sight: and consider that this nation is thy people." +በምድርም ፊት ካለው ሕዝብ ሁሉ እኔና ሕዝብህ የተለየን እንሆን ዘንድ አንተ ከእኛ ጋር ካልወጣህ፥ እኔና ሕዝብህ በአንተ ዘንድ ሞገስ ማግኘታችን በምን ይታወቃል? አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር አነ አሐውር ቅድሜከ ወአዐርፈከ ።,"And he said, My presence shall go with thee, and I will give thee rest." +እግዚአብሔርም ሙሴን። በፊቴ ሞገስ ስላገኘህ በስምህም ስላወቅሁህ ይህን ያልኸውን ነገር አደርጋለሁ አለው።,ወይቤ ሙሴ እመ አንተ ለሊከ ኢተሐውር ምስሌነ ኢታውፅአኒ እምዝየ ።,"And he said unto him, If thy presence go not with me, carry us not up hence." +እርሱም። እባክህ ክብርህን አሳየኝ አለ።,ወእፎኬ ይትዐወቅ ከመ አማን ረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ አነኒ ወሕዝብከኒ እንበለ ሶበ ሖርከ ምስሌነ ወንከብር አነኒ ወሕዝብከኒ በኀበ ኵሉ አሕዛብ ዘሀሎ ውስተ ምድር ።,"For wherein shall it be known here that I and thy people have found grace in thy sight? is it not in that thou goest with us? so shall we be separated, I and thy people, from all the people that are upon the face of the earth." +እግዚአብሔርም። እኔ መልካምነቴን ሁሉ በፊትህ አሳልፋለሁ፤ የእግዚአብሔርንም ስም በፊትህ አውጃለሁ፤ ይቅርም የምለውን ይቅር እላለሁ፥ የምምረውንም እምራለሁ አለ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ወዘንተኒ ነገረከ ዘትቤለኒ እገብር እስመ ረከብከ ሞገሰ በቅድሜየ ወአአምረከ እምኵሉ ።,"And the LORD said unto Moses, I will do this thing also that thou hast spoken: for thou hast found grace in my sight, and I know thee by name." +ደግሞም። ሰው አይቶኝ አይድንምና ፊቴን ማየት አይቻልህም አለ።,ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብሔር አርእየኒ ስብሐቲከ ።,"And he said, I beseech thee, shew me thy glory." +እግዚአብሔርም አለ። እነሆ ስፍራ በእኔ ዘንድ አለ፥ በዓለቱም ላይ ትቆማለህ፤,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ አነ አኀልፍ ቅድሜከ በስብሐቲየ ወእጼውዕ ስመ እግዚእ በቅድሜከ ወእምሕሮ ለዘምሕርክዎ ወእሣሀሎ ለዘ ተሣሀልክዎ ።,"And he said, I will make all my goodness pass before thee, and I will proclaim the name of the LORD before thee; and will be gracious to whom I will be gracious, and will shew mercy on whom I will shew mercy." +ክብሬም ባለፈ ጊዜ በሰንጣቃው ዓለት አኖርሃለሁ፥ እስካልፍ ድረስ እጄን በላይህ እጋርዳለሁ፤,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ኢትክል ርእዮተ ገጽየሰ እስመ አልቦ ሰብእ ዘይሬኢ ገጽየ ወየሐዩ ።,"And he said, Thou canst not see my face: for there shall no man see me, and live." +እጄንም ፈቀቅ አደርጋለሁ፥ ጀርባዬንም ታያለህ፤ ፊቴ ግን አይታይም።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ መካን ኀቤየ ወትቀውም ውስተ ኰኵሕ ፤,"And the LORD said, Behold, there is a place by me, and thou shalt stand upon a rock:" +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። በጸናች እጅ ይለቅቃችኋልና፥ በጸናችም እጅ ከምድሩ አስወጥቶ ይሰድዳቸዋልና አሁን በፈርዖን የማደርገውን ታያለህ።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ናሁ ትሬኢ ዘእገብር በፈርዖን እስመ በእድ ጽንዕት ይፌንዎሙ ወበመዝራዕት ልዕልት ያወጽኦሙ እምድሩ ።,"Then the LORD said unto Moses, Now shalt thou see what I will do to Pharaoh: for with a strong hand shall he let them go, and with a strong hand shall he drive them out of his land." +እግዚአብሔርም ሙሴን ተናገረው አለውም። እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤,ወተናገሮ ለሙሴ እግዚአብሔር ወይቤሎ አነ ውእቱ እግዚእ ፤,"And God spake unto Moses, and said unto him, I am the LORD:" +ለአብርሃምም ለይስሐቅም ለያዕቆብም ሁሉን እንደሚችል አምላክ ተገለጥሁ፤ ነገር ግን ስሜ እግዚአብሔር አልታወቀላቸውም ነበር።,ዘአስተርአይኩ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ እስመ አምላኮሙ አነ ወስምየ እግዚእ ኢያይዳዕክዎሙ ።,"And I appeared unto Abraham, unto Isaac, and unto Jacob, by the name of God Almighty, but by my name JEHOVAH was I not known to them." +የተሰደዱባትንም ምድር፥ የእንግድነታቸውን የከነዓንን ምድር፥ እሰጣቸው ዘንድ ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳኔን አቆምሁ።,ወአቀምኩ መሐላየ ኀቤሆሙ ከመ እሁቦሙ ምድረ ከናአን ምድር እንተ ኀደሩ ውስቴታ ።,"And I have also established my covenant with them, to give them the land of Canaan, the land of their pilgrimage, wherein they were strangers." +ደግሞ እኔ ግብፃውያን የገዙአቸውን የእስራኤልን ልጆች ልቅሶ ሰማሁ፤ ቃል ኪዳኔንም አሰብሁ።,ወአነ ሰማዕኩ ገዓሮሙ ለደቂቀ እስራኤል እንተ ይቀንይዎሙ ግብጽ ወተዘከርኩ መሐላየ ።,"And I have also heard the groaning of the children of Israel, whom the Egyptians keep in bondage; and I have remembered my covenant." +ስለዚህም ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በላቸው። እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ ከግብፃውያንም ባርነት አወጣችኋለሁ፥ ከተገዥነታቸውም አድናችኋለሁ፤ በተዘረጋ ክንድ በታላቅ ፍርድም እታደጋችኋለሁ፥,አፍጥን በሎሙ ለደቂቀ እስራኤል አነ ውእቱ እግዚእ ወኣወጽአክሙ እምኀይሎሙ ለግብጽ ወእምቅንየቶሙ ወአድኅነክሙ ወእቤዝወክሙ በመዝራዕት ልዑል ወበኵነኔ ዐቢይ ።,"Wherefore say unto the children of Israel, I am the LORD, and I will bring you out from under the burdens of the Egyptians, and I will rid you out of their bondage, and I will redeem you with a stretched out arm, and with great judgments:" +ለእኔም ሕዝብ እንድትሆኑ እቀበላችኋለሁ፥ አምላክም እሆናችኋለሁ፤ እኔም ከግብፃውያን ባርነት ያወጣኋችሁ እግዚአብሔር አምላካችሁ እንደሆንሁ ታውቃላችሁ።,ወእነሥአክሙ ሊተ ወእከውነክሙ አምላከ ወታእምሩ እንከ ከመ አነ ውእቱ እግዚእ አምላክክሙ ዘኣወጽአክሙ እምድረ ግብጽ ወእምኀይሎሙ ለግብጽ ።,"And I will take you to me for a people, and I will be to you a God: and ye shall know that I am the LORD your God, which bringeth you out from under the burdens of the Egyptians." +ለአብርሃምና ለይ���ሐቅ ለያዕቆብም እሰጣት ዘንድ ወደ ማልሁባት ምድር አገባችኋለሁ፤ እርስዋንም ርስት አድርጌ እሰጣችኋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወእወስደክሙ ውስተ ምድር እንተ ሰፋሕኩ እዴየ ከመ አሀባ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ ወእሁበክምዋ ለክሙ በርስት አነ እግዚእ ።,"And I will bring you in unto the land, concerning the which I did swear to give it to Abraham, to Isaac, and to Jacob; and I will give it you for an heritage: I am the LORD." +ሙሴም ይህን ለእስራኤል ልጆች ተናገረ፤ እነርሱ ግን ከሰውነታቸው መጨነቅ ከከባዱም ሥራ የተነሣ ቃሉን አልሰሙትም።,ወነገሮሙ ሙሴ ከመዝ ለደቂቀ እስራኤል ወኢሰምዕዎ ለሙሴ እምዕንብዝና ነፍሶሙ ወእምዕጸበ ግብሮሙ ።,"And Moses spake so unto the children of Israel: but they hearkened not unto Moses for anguish of spirit, and for cruel bondage." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወይቤሎ እግዚእ ለሙሴ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ግባ፥ የእስራኤልንም ልጆች ከአገሩ ይለቅቅ ዘንድ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን ንገር።,ባእ ወንግሮ ለፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ከመ ይፈንዎሙ ለደቂቀ እስራኤል እምድሩ ።,"Go in, speak unto Pharaoh king of Egypt, that he let the children of Israel go out of his land." +ሙሴም በእግዚአብሔር ፊት። እነሆ የእስራኤል ልጆች አልሰሙኝም፤ እንዴትስ ፈርዖን ይሰማኛል? ይልቁንም እኔ ከንፈረ ቈላፍ ነኝ ብሎ ተናገረ።,ወተናገረ ሙሴ ወይቤ ቅድመ እግዚእ ናሁ ደቂቀ እስራኤል ኢሰምዑኒ ፈርዖን እፎ ይሰምዐኒ ወአነ በሃም ።,"And Moses spake before the LORD, saying, Behold, the children of Israel have not hearkened unto me; how then shall Pharaoh hear me, who am of uncircumcised lips?" +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን ተናገራቸው፥ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖንም የእስራኤልን ልጆች ከግብፅ እንዲያወጣቸው ይነግሩት ዘንድ አዘዛቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ለሙሴ ወለአሮን ወአዘዞሙ ይበልዎ ለፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ያውጽኦሙ ለደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብጽ ።,"And the LORD spake unto Moses and unto Aaron, and gave them a charge unto the children of Israel, and unto Pharaoh king of Egypt, to bring the children of Israel out of the land of Egypt." +የአባታቸውም ቤት አለቆች እነዚህ ናቸው። የእስራኤል የበኵር ልጅ የሮቤል ልጆች፤ ሄኖኅ፥ ፈሉስ፥ አስሮን፥ ከርሚ፤ እነዚህ የሮቤል ወገኖች ናቸው።,ወእሉ እሙንቱ መላእክት በበ ቤተ አበዊሆሙ ፤,"These be the heads of their fathers' houses: The sons of Reuben the firstborn of Israel; Hanoch, and Pallu, Hezron, and Carmi: these be the families of Reuben." +የስምዖንም ልጆች፤ ይሙኤል፥ ያሚን፥ ኦሃድ፥ ያኪን፥ ዶሐር፥ የከነዓናዊቱም ልጅ ሳኡል፤ እነዚህ የስምዖን ወገኖች ናቸው።,ደቂቀ ሮቤል በኵሩ ለእስራኤል ሄኖኅ ወፍሉሶ ወአስሮን ወከርሚ ዝውእቱ ትውልዲሁ ለሮቤል ።,"And the sons of Simeon; Jemuel, and Jamin, and Ohad, and Jachin, and Zohar, and Shaul the son of a Canaanitish woman: these are the families of Simeon." +እነዚህም እንደ ወገኖቻቸው የሌዊ ልጆች ስሞች ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ ናቸው። የሌዊም የሕይወት ዘመን መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ነው።,ደቂቀ ስምዖን የምኤል ወያሚን ወአኦድ ወያክን ወሳኦር ወሰኡል ዘእምነ ፈኒስ *ከናናዊት * ዝውእቱ ትውልዱ ለስምዖን ።,"And these are the names of the sons of Levi according to their generations; Gershon, and Kohath, and Merari: and the years of the life of Levi were an hundred thirty and seven years." +የጌድሶንም ልጆች እንደ ወገኖቻቸው ሎቤኒ፥ ሰሜኢ ናቸው።,ወዝውእቱ አስማቲሆሙ ለደቂቀ ሌዊ በበዘመዶሙ ገርሶን ወቃዓት ወምራሪ ወዓመተ ሕይወቱ ለሌዊ ፻፴ወ፯ ።,"The sons of Gershon; Libni, and Shimi, according to their families." +የቀዓትም ልጆች እንበረም፥ ይስዓር፥ ኬብሮን፥ ዑዝኤል ናቸው፤ የቀዓትም የሕይወቱ ዘመን መቶ ሠላሳ ሦስት ዓመት ነው።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቀ ገርሶን ሎቤኒ ወሰሚዕ በቤተ አቡሆሙ ።,"And the sons of Kohath; Amram, and Izhar, and Hebron, and Uzziel: and the years of the life of Kohath were an hundred thirty and three years." +የሜ���ሪ ልጆች ሞሖሊ፥ ሙሲ ናቸው። እነዚህ እንደ ትውልዳቸው የሌዊ ወገኖች ናቸው።,ወደቂቀ ቃዓት እምበረም ወይሳአር ወክብሮን ወዖዝየል ወዓመተ ሕይወቱ ለቃዓት ፻ወ፴ወ፫ዓመት ።,And the sons of Merari; Mahali and Mushi: these are the families of Levi according to their generations. +እንበረምም የአጎቱን ልጅ ዮካብድን አገባ፥ አሮንና ሙሴንም ወለደችለት፤ የእንበረምም የሕይወቱ ዘመን መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ነው።,ወደቂቀ ምራሪ መሑል ወሐሙስ ፤ እሉ እሙንቱ ትውልደ ቤተ ሌዊ በበዘመዶሙ ።,And Amram took him Jochebed his father's sister to wife; and she bare him Aaron and Moses: and the years of the life of Amram were an hundred and thirty and seven years. +የይስዓር ልጆች ቆሬ፥ ናፌግ፥ ዝክሪ ናቸው።,ወነሥአ ሎቱ እምበረም ብእሲተ ዮከብድ ወለተ እኁሁ ለአቡሁ ወወለደቶሙ ሎቱ ለአሮን ወለሙሴ ወለማርያ እኅቶሙ ወዓመተ ሕይወቱ ለእምበረም ፻፴ወ፯ዓመት ።,"And the sons of Izhar; Korah, and Nepheg, and Zichri." +የዑዝኤል ልጆች ሚሳኤል፥ ኤልዳፋን፥ ሥትሪ ናቸው።,ወደቂቀ ይሳአር ቆሬ ወናፌግ ወዝክር ።,"And the sons of Uzziel; Mishael, and Elzaphan, and Zithri." +አሮንም የአሚናዳብን የነአሶንን እኅት ኤልሳቤጥን አገባ፥ እርስዋም ናዳብንና አብዮድን አልዓዛርንና ኢታምርን ወለደችለት።,ወደቂቀ ዖዝየል ሚሳኤል ወኤሊሳፌን ወሶተሪ ።,"And Aaron took him Elisheba, daughter of Amminadab, sister of Naashon, to wife; and she bare him Nadab, and Abihu, Eleazar, and Ithamar." +የቆሬ ልጆች አሴር፥ ሕልቃና፥ አብያሳፍ ናቸው፤ እነዚህ የቆሬ ልጆች ወገኖች ናቸው።,ወነሥአ ሎቱ አሮን ብእሲተ ኤሊሳቤጥ ወለተ አሚናዳብ እኅቱ ለነኣሶ ወወለደት ሎቱ ናዳብ ወአብዩድ ወአልዓዛር ወኢታማር ።,"And the sons of Korah; Assir, and Elkanah, and Abiasaph: these are the families of the Korhites." +የአሮንም ልጅ አልዓዛር ከፉትኤል ልጆች ሚስት አገባ፥ እርስዋም ፊንሐስን ወለደችለት። እነዚህ እንደ ወገኖቻቸው የሌዋውያን አባቶች አለቆች ናቸው።,ደቂቀ ቆሬ ኣሴር ወሕልቃና ወአቢያሰፍ ዝውእቱ ትውልዱ ለቆሬ ።,And Eleazar Aaron's son took him one of the daughters of Putiel to wife; and she bare him Phinehas: these are the heads of the fathers of the Levites according to their families. +እነዚህ አሮንና ሙሴ እግዚአብሔር። ከግብፅ ምድር በየሠራዊቶቻቸው የእስራኤልን ልጆች አውጡ ያላቸው ናቸው።,ወአልአዛር ዘአሮን ነሥአ ሎቱ ብእሲተ እምአዋልደ ፉጢይን ወወለደቶ ሎቱ ለፈንሕስ ፤ ዝውእቱ ቀዳሚ ትውልዶሙ ለሌዋዊያን በበዘመዶሙ ።,"These are that Aaron and Moses, to whom the LORD said, Bring out the children of Israel from the land of Egypt according to their armies." +እነዚህ የእስራኤልን ልጆች ከግብፅ ያወጡ ዘንድ ከግብፅ ንጉሥ ከፈርዖን ጋር የተነጋገሩ ናቸው፤ እነዚህ ሙሴና አሮን ናቸው።,እሉ እሙንቱ አሮን ወሙሴ እለ ይቤሎሙ እግዚአብሔር ያውፅእዎሙ ለደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብጽ ምስለ ኀይሎሙ ።,"These are they which spake to Pharaoh king of Egypt, to bring out the children of Israel from Egypt: these are that Moses and Aaron." +እግዚአብሔርም በግብፅ አገር ሙሴን በተናገረው ቀን እንዲህ ሆነ፤,እሉ እሙንቱ እለ ተባሀልዎ ለፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ከመ ያውፅኦሙ ለደቂቀ እስራኤል እምብሔረ ግብጽ ሙሴ ወአሮን እሙንቱ ።,"And it came to pass on the day when the LORD spake unto Moses in the land of Egypt," +እግዚአብሔር ሙሴን። እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እኔ የምነግርህን ሁሉ ለግብፅ ንጉሥ ለፈርዖን ንገር ብሎ ተናገረው።,በዕለት እንተ ተናገሮ እግዚእ ለሙሴ በምድረ ግብጽ ፤ ተናገሮ እግዚእ ለሙሴ ወይቤሎ አነ ውእቱ እግዚእ ንግሮ ለፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ኵሎ ዘአነ እቤለከ ።,"That the LORD spake unto Moses, saying, I am the LORD: speak thou unto Pharaoh king of Egypt all that I say unto thee." +ሙሴም በእግዚአብሔር ፊት። እነሆ እኔ ከንፈረ ቈላፍ ነኝ፤ እንዴትስ ፈርዖን ይሰማኛል? አለ።,ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚእ ናሁ ፀያፍ አነ እፎ ይሰምዐኒ ፈርዖን ።,"And Moses said before the LORD, Behold, I am of uncircumcised lips, and how shall Pharaoh hearken unto me?" +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው።,ወተናገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ከመጀመሪያው ወር በፊተኛው ቀን የመገናኛውን ድንኳን ማደሪያ ትተክላለህ።,አመ ርእሰ ሠርቅ ዘቀዳሚ ወርኅ ትተክላ ለደብተራ መርጡል ።,On the first day of the first month shalt thou set up the tabernacle of the tent of the congregation. +በእርሱም ውስጥ የምስክሩን ታቦት ታኖራለህ፥ ታቦቱንም በመጋረጃ ትጋርዳለህ።,ወታነብራ ለታቦተ መርጡል ወትከድና ለታቦት በመንጦላዕት ።,"And thou shalt put therein the ark of the testimony, and cover the ark with the vail." +ገበታውንም አግብተህ በእርሱ ላይ የሚኖረውን ዕቃ ታሰናዳለህ፤ መቅረዙንም አግብተህ ቀንዲሎቹን ትለኵሳለህ።,ወታበውእ ማእደ ወትሠርዓ በሥርዐታ ወታበውእ መናረተ ወትሠርዕ መኃትዊሃ ።,"And thou shalt bring in the table, and set in order the things that are to be set in order upon it; and thou shalt bring in the candlestick, and light the lamps thereof." +ለዕጣንም የሚሆነውን የወርቅ መሠዊያ በምስክሩ ታቦት ፊት ታኖራለህ፥ በማደሪያውም ደጃፍ ፊት መጋረጃውን ትጋርዳለህ።,ወታነብር ማዕጠንተ ዘወርቅ በዘየዐጥኑ ቅድመ ታቦት ዘመርጡል ወትወዲ መንጦላዕተ ውስተ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And thou shalt set the altar of gold for the incense before the ark of the testimony, and put the hanging of the door to the tabernacle." +ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነውንም መሠዊያ በመገናኛው ድንኳን በማደሪያው ደጅ ፊት ታኖረዋለህ።,ወምሥዋዐ ዘውስቴቱ ይሠውዑ ታነብር መንገለ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወትተክል ዐውደ ዐጸዱ ።,And thou shalt set the altar of the burnt offering before the door of the tabernacle of the tent of the congregation. +የመታጠቢያውን ሰንም በመገናኛው ድንኳንና በመሠዊያው መካከል አኑረህ ውኃ ትጨምርበታለህ።,ወትነሥእ ቅብአ ዘቦቱ ይትቀብኡ ወትቀብኣ ለደብተራ ወኵሎ ዘውስቴታ ወትቄድሳ ወኵሎ ንዋያ ወትከውን ቅድስተ ።,"And thou shalt set the laver between the tent of the congregation and the altar, and shalt put water therein." +በዙሪያውም አደባባዩን ትተክላለህ፥ የአደባባዩንም ደጃፍ መጋረጃ ትዘረጋለህ።,ወትቀብእ ምሥዋዐ ዘውስቴቱ ይሠውዑ ወኵሎ ንዋዮ ።,"And thou shalt set up the court round about, and hang up the hanging at the court gate." +የቅብዓቱንም ዘይት ወስደህ ማደሪያውን በእርሱም ያለውን ሁሉ ትቀባለህ፥ እርሱንም ዕቃውንም ሁሉ ትቀድሳለህ፤ ቅዱስም ይሆናል።,ወትቄድሶ ለምሥዋዕ ወይከውን ውእቱ ምሥዋዕ ቅዱሰ ለቅዱሳን ።,"And thou shalt take the anointing oil, and anoint the tabernacle, and all that is therein, and shalt hallow it, and all the vessels thereof: and it shall be holy." +ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነውንም መሠዊያ ዕቃውንም ሁሉ ትቀባዋለህ፥ መሠዊያውንም ትቀድሳለህ፤ መሠዊያውም ቅድስተ ቅዱሳን ይሆናል።,ወታመጽኦሙ ለአሮን ወለደቂቁ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወተኀፅቦሙ በማይ ።,"And thou shalt anoint the altar of the burnt offering, and all his vessels, and sanctify the altar: and it shall be an altar most holy." +የመታጠቢያውን ሰንና መቀመጫውን ቀብተህ ትቀድሳለህ።,ወታለብሶ ለአሮን አልባሰ ቅድሳት ወትቀብኦ ወትቄድሶ ወይከውነኒ ካህነ ።,"And thou shalt anoint the laver and his foot, and sanctify it." +አሮንንና ልጆቹንም ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ አቅርበህ በውኃ ታጥባቸዋለህ።,ወታመጽእ ደቂቆኒ ወታለብሶሙ ውእተ አልባሰ ።,"And thou shalt bring Aaron and his sons unto the door of the tabernacle of the congregation, and wash them with water." +የተቀደሰውንም ልብስ አሮንን ታለብሰዋለህ፤ በክህነትም ያገለግለኝ ዘንድ ቀብተህ ትቀድሰዋለህ።,ወትቀብኦሙ በከመ ቀባእከ አባሆሙ ወይከውኑኒ ካህናተ ወይከውኖሙ ዝንቱ ቅብአት ለክህነት በመዋዕሊሆሙ ለዓለም ።,"And thou shalt put upon Aaron the holy garments, and anoint him, and sanctify him; that he may minister unto me in the priest's office." +ልጆቹንም አቅርበህ ሸሚዞችን ታለብሳቸዋለህ፤,ወገብረ ሙሴ ኵሉ ዘአዘዞ እግዚአብሔር ከማሁ ገብረ ።,"And thou shalt bring his sons, and clothe them with coats:" +በክህነትም ያገለግሉኝ ዘንድ አባታቸውን እንደ ቀባህ ትቀባቸዋለህ፤ መቀባታቸውም ለልጅ ልጃቸው ለዘላለም ክህነት ይሆንላቸዋል።,ወኮነ በቀዳሚ ወርኅ በካልእት ዓመት እምዘ ወፅኡ እምግብጽ አመ ርእሳ ለሠርቀ ወርኅ ተከልዋ ለይእቲ ደብተራ ።,"And thou shalt anoint them, as thou didst anoint their father, that they may minister unto me in the priest's office: for their anointing shall surely be an everlasting priesthood throughout their generations." +ሙሴም እንዲሁ አደረገ፤ እግዚአብሔር እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ አደረገ።,ወተከላ ሙሴ ለደብተራ ወአስተናበረ አርእስቲሃ ወወደየ መናስግቲሃ ወአቀመ አዕማዲሃ ።,"Thus did Moses: according to all that the LORD commanded him, so did he." +እንዲህም ሆነ፤ በሁለተኛው ዓመት በፊተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ማደሪያው ተተከለ።,ወሰፍሐ አዕጻዲሃ ለደብተራ ወወደየ መክደና ለደብተራ መልዕልቴሃ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And it came to pass in the first month in the second year, on the first day of the month, that the tabernacle was reared up." +እግዚአብሔርም እንዳዘዘው ሙሴ ማደሪያውን ተከለ፥ እግሮቹንም አኖረ፥ ሳንቆቹንም አቆመ፥ መወርወሪያዎቹንም አደረገባቸው፥ ምሰሶቹንም አቆመ።,ወነሥኦን ለመጻሕፍተ ትእዛዝ ወወደዮን ውስጠ ወአንበረ መጻውርቲሁኒ ኀበ ታቦት ።,"And Moses reared up the tabernacle, and fastened his sockets, and set up the boards thereof, and put in the bars thereof, and reared up his pillars." +ድንኳኑንም በማደሪያው ላይ ዘረጋ፥ የድንኳኑን መደረቢያ በላዩ አደረገበት።,ወአብኣ ለታቦት ውስተ ደብተራ ወወደየ መክደነ መንጦላዕተ ወሰወራ ለታቦተ መርጡል በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And he spread abroad the tent over the tabernacle, and put the covering of the tent above upon it; as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ጽላቱን ወስዶ በታቦቱ ውስጥ አኖረው፥ መሎጊያዎቹን በታቦቱ ዘንድ አደረገ፥ የስርየት መክደኛውንም በታቦቱ ላይ አኖረው፤,ወአንበራ ለማእድ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል መንገለ ገቦሃ ዘመስዕ ለደብተራ መርጡል እምአፍአሁ ለመንጦላዕተ ደብተራ ።,"And he took and put the testimony into the ark, and set the staves on the ark, and put the mercy seat above upon the ark:" +ታቦቱን ወደ ማደሪያው አገባ፥ የሚሸፍነውንም መጋረጃ አድርጎ የምስክሩን ታቦት ሸፈነ።,ወሠርዐ ውስቴታ ኅብስተ ዘቍርባን ቅድመ እግዚአብሔር በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And he brought the ark into the tabernacle, and set up the vail of the covering, and covered the ark of the testimony; as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ገበታውን በመገናኛው ድንኳን ውስጥ፥ ከመጋረጃው ውጭ፥ በማደሪያው በሰሜን በኩል አኖረው፤,ወአንበራ ለመናረት ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ውስተ ገቦሃ ዘመንገለ አዜብ ለደብተራ ።,"And he put the table in the tent of the congregation, upon the side of the tabernacle northward, without the vail." +እንጀራውን በላዩ በእግዚአብሔር ፊት አሰናዳ።,ወሠርዐ መኃትዊሃ ቅድመ እግዚአብሔር በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,And he set the bread in order upon it before the LORD; as the LORD had commanded Moses. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው መቅረዙን በመገናኛው ድንኳን ውስጥ፥ በገበታው ፊት ለፊት፥ በማደሪያው በደቡብ በኩል አኖረ፤,ወአንበረ ማዕጠንተ ዘወርቅ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ቅድመ መንጦላዕት ።,"And he put the candlestick in the tent of the congregation, over against the table, on the side of the tabernacle southward." +ቀንዲሎቹን በእግዚአብሔር ፊት ለኰሰ።,ወዐጠነ ውስቴታ ዕጣነ ዘገብረ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,And he lighted the lamps before the LORD; as the LORD commanded Moses. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው የወርቁን መሠዊያ በመገናኛው ድንኳ�� ውስጥ በመጋረጃው ፊት አኖረ፤,ወምሥዋዕሰ ዘውስቴቱ ይሠውዑ አንበረ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,And he put the golden altar in the tent of the congregation before the vail: +የጣፋጩን ሽቱ ዕጣን ዐጠነበት።,ወተከለ ዐጸደ ዐውደ ደብተራ ወዐውደ ምሥዋዕ ወፈጸመ ሙሴ ኵሎ ግብሮ ።,And he burnt sweet incense thereon; as the LORD commanded Moses. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው በማደሪያው ደጃፍ ፊት መጋረጃውን ዘረጋ።,ወከደና ደመና ለደብተራ መርጡል ወስብሐተ እግዚአብሔር ተመልአት ደብተራ ።,And he set up the hanging at the door of the tabernacle. +ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚሆነውን መሠዊያ በመገናኛው ድንኳን በማደሪያው ደጅ ፊት አኖረ፥ የሚቃጠለውንና የእህልን መሥዋዕት ሠዋበት።,ወስእነ ሙሴ በዊአ ውስተ ደብተራ መርጡል እስመ ጸለለ ደመና ወስብሐተ እግዚአብሔር ተመልአት ደብተራ ።,"And he put the altar of burnt offering by the door of the tabernacle of the tent of the congregation, and offered upon it the burnt offering and the meat offering; as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው የመታጠቢያውን ሰን በመገናኛው ድንኳንና በመሠዊያው መካከል አኖረ፥ ለመታጠቢያም ውኃን ጨመረበት።,ወእምከመ ሰሰለ ደመና እምላዕለ ደብተራ ይግዕዙ ደቂቀ እስራኤል በመንገዶሙ ።,"And he set the laver between the tent of the congregation and the altar, and put water there, to wash withal." +በእርሱም ሙሴና አሮን ልጆቹም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን ታጠቡ፤,ወእመሰ ኢሰሰለ ደመና ኢይግዕዙ እስከ አመ ይሴስል ደመና ።,And Moses and Aaron and his sons washed their hands and their feet thereat: +ወደ መገናኛው ድንኳን በገቡ ጊዜ፥ ወደ መሠዊያውም በቀረቡ ጊዜ ይታጠቡ ነበር።,እስመ ደመና ይነብር ላዕለ ደብተራ መዓልተ ወእሳት ላዕሌሃ ሌሊተ ቅድመ ኵሉ እስራኤል በኵልሄ ኀበ ግዕዙ ።,"When they went into the tent of the congregation, and when they came near unto the altar, they washed; as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ሁለት የብር መለከቶች አጠፍጥፈህ ለአንተ አድርግ፤ ማኅበሩን ለመጥራት ከሰፈራቸውም ለማስጓዝ ይሁኑልህ።,ግበር ለከ ክልኤተ መጣቅዕተ ዘብሩር ወዘ ዝብጦ ትገብሮሙ ወይከውኑከ በዘ ቦቱ ትጼውዕ ተዓይነ ለኅዲር ወበዘቦቱ ያነሥእ ተዓይን ።,"Make thee two trumpets of silver; of a whole piece shalt thou make them: that thou mayest use them for the calling of the assembly, and for the journeying of the camps." +ሁለቱም መለከቶች በተነፉ ጊዜ ማኅበሩ ሁሉ ወደ አንተ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ይሰብሰቡ።,ወትጠቅዕ ቦሙ ወይትጋባእ ኵሉ ተዓይን ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And when they shall blow with them, all the assembly shall assemble themselves to thee at the door of the tabernacle of the congregation." +አንድ መለከት ሲነፋ ታላላቆቹ የእስራኤል አእላፍ አለቆች ወደ አንተ ይሰብሰቡ።,ወለእመሰ በአሐዱ ጠቃዕክሙ ይመጽኡ ኀቤከ ኵሎሙ መላእክቲሆሙ ዘምስፍና እስራኤል ።,"And if they blow but with one trumpet, then the princes, which are heads of the thousands of Israel, shall gather themselves unto thee." +መለከትንም ከፍ ባለ ድምፅ ስትነፉ በምሥራቅ በኩል የሰፈሩት ይጓዙ።,ወትጠቅዑ በትእምርቲሆሙ ወይግዕዙ ተዓይኒሆሙ ለእለ ተዓየኑ መንገለ ሠረቅ ።,"When ye blow an alarm, then the camps that lie on the east parts shall go forward." +ሁለተኛውንም ከፍ ባለ ድምፅ ስትነፉ በደቡብ በኩል የሰፈሩት ይጓዙ፤ ለማስጓዝ መለከትን ይነፋሉ።,ወትጠቅዑ በትእምርቲሆሙ ዳግመ ወይግዕዙ ተዓይኒሆሙ ለእለ ተዓየኑ መንገለ አዜብ ፤ ወትጠቅዑ በትእምርቲሆሙ ሣልስተ ወይግዕዙ ተዓይኒሆሙ ለእለ ተዓየኑ መንገለ ገጸ ባሕር ፤ ወትጠቅዑ በትእምርቲሆሙ ራብዕተ ወይግዕዙ ተዓይኒሆሙ ለእለ ተዓየኑ መንገለ መስዕ ፤ ሶበ ለግዒዝ በትእምርት ትጠቅዑ ።,"When ye blow an alarm the second time, then the camps that lie on the south side shall take their journey: they shall blow an alarm for their journeys." +ጉባኤውም በሚሰበሰብበት ጊዜ ንፉ፥ ነገር ግን ድምፁን ከፍ አታድርጉት።,ወሶበ ለአስተጋብኦ ተዓይን ትጠቅዑ ዘእንበለ ትእምርት ።,"But when the congregation is to be gathered together, ye shall blow, but ye shall not sound an alarm." +የአሮንም ልጆች ካህናቱ መለከቶቹን ይንፉ፤ እነርሱም ለልጅ ልጃችሁ ለዘላለም ሥርዓት ይሁኑ።,ወደቂቀ አሮን ካህናት እሙንቱ ይጠቅዕዎ በመጥቃዕት ወይኩንክሙ ሕግ ዘለዓለም በመዋዕሊክሙ ።,"And the sons of Aaron, the priests, shall blow with the trumpets; and they shall be to you for an ordinance for ever throughout your generations." +በሚገፋችሁም ጠላት ላይ በምድራችሁ ወደ ሰልፍ ስትወጡ ከፍ ባለ ድምፅ መለከቶቹን ንፉ፤ በእግዚአብሔርም በአምላካችሁ ፊት ትታሰባላችሁ፥ ከጠላቶቻችሁም ትድናላችሁ።,ወለእመ ወፃእክሙ ፀብአ ላዕለ ፀርክሙ እለ አፅረሩ እምኔክሙ ወትትኤመሩ በመጥቅዕ ወትዜከሩ በቅድመ እግዚአብሔር ወትድኅኑ እምነ ፀርክሙ ።,"And if ye go to war in your land against the enemy that oppresseth you, then ye shall blow an alarm with the trumpets; and ye shall be remembered before the LORD your God, and ye shall be saved from your enemies." +ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ በወርም መባቻ፥ በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ፤ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ወበመዋዕለ ትፍሥሕትክሙ ወበበዓላቲክሙ ወበአሥህርቲክሙ ወትጠቅዑ በመጥቃዕት ላዕለ ቍርባንክሙ ወላዕለ መሣውዐ መድኀኒትክሙ ወይከውነክሙ ተዝካረ ቅድመ አምላክክሙ ወአነ እግዚአብሔር አምላክክሙ ።,"Also in the day of your gladness, and in your solemn days, and in the beginnings of your months, ye shall blow with the trumpets over your burnt offerings, and over the sacrifices of your peace offerings; that they may be to you for a memorial before your God: I am the LORD your God." +በሁለተኛውም ዓመት በሁለተኛው ወር ከወሩም በሀያኛው ቀን እንዲህ ሆነ፤ ደመናው ከምስክሩ ማደሪያ ላይ ተነሣ።,ወኮነ በካልእ ወርኅ ዘካልእት ዓመት አመ ኀሙሱ ለጽልመት ሰሰለ ደመና እምነ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And it came to pass on the twentieth day of the second month, in the second year, that the cloud was taken up from off the tabernacle of the testimony." +የእስራኤልም ልጆች ከሲና ምድረ በዳ በየጕዞአቸው ተጓዙ፤ ደመናውም በፋራን ምድረ በዳ ቆመ።,ወተንሥኡ ደቂቀ እስራኤል ምስለ ገዓዞሙ ውስተ ገዳም ዘሲና ወቆመ ደመና ውስተ ገዳም ዘፋራን ።,And the children of Israel took their journeys out of the wilderness of Sinai; and the cloud rested in the wilderness of Paran. +በመጀመሪያም እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ ተጓዙ።,ወተንሥኡ እለ ይቀድሙ በቃለ እግዚአብሔር ወበእደ ሙሴ ።,And they first took their journey according to the commandment of the LORD by the hand of Moses. +በመጀመሪያም የይሁዳ ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን አለቃ ነበረ።,ወአንሥኡ በሕጎሙ ትዕይንተ ደቂቀ ይሁዳ ቀደሙ ምስለ ኀይሎሙ ወዘላዕለ ኀይሎሙ ነአሶን ወልደ አሚናዳብ ።,In the first place went the standard of the camp of the children of Judah according to their armies: and over his host was Nahshon the son of Amminadab. +በይሳኮርም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የሶገር ልጅ ናትናኤል አለቃ ነበረ።,ወዘላዕለ ኀይሎሙ ለነገደ ደቂቀ ይስካር ናታናኤል ወልደ ሶገር ።,And over the host of the tribe of the children of Issachar was Nethaneel the son of Zuar. +በዛብሎንም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የኬሎን ልጅ ኤልያብ አለቃ ነበረ።,ወዘላዕለ ኀይሎሙ ለነገደ ደቂቀ ዛቡሎን ኤልያብ ወልደ ኬሎን ።,And over the host of the tribe of the children of Zebulun was Eliab the son of Helon. +ማደሪያውም ተነቀለ፤ ማደሪያውንም የተሸከሙ የጌድሶን ልጆችና የሜራሪ ልጆች ተጓዙ።,ወይነሥትዋ ለደብተራ ወያነሥእዋ ደቂቀ ጌድሶን ወደቂቀ ሜራሪ ወ���ጸውርዋ ለደብተራ ።,"And the tabernacle was taken down; and the sons of Gershon and the sons of Merari set forward, bearing the tabernacle." +የሮቤልም ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የሰዲዮር ልጅ ኤሊሱር አለቃ ነበረ።,ወያነሥኡ በሕጎሙ ትዕይንተ ሮቤል ምስለ ኀይሎሙ ወዘላዕለ ኀይሎሙ ኤሊሱር ወልደ ሴድዩር ።,And the standard of the camp of Reuben set forward according to their armies: and over his host was Elizur the son of Shedeur. +በስምዖንም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የሱሪሰዳይ ልጅ ሰለሚኤል አለቃ ነበረ።,ወዘላዕለ ኀይሎሙ ለነገደ ደቂቀ ስምዖን ሰላሚየል ወልደ ሱሪስዴ ።,And over the host of the tribe of the children of Simeon was Shelumiel the son of Zurishaddai. +በጋድም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የራጉኤል ልጅ ኤሊሳፍ አለቃ ነበረ።,ወዘላዕለ ኀይሎሙ ለነገደ ደቂቀ ጋድ ኤሊሳፍ ወልደ ራጕኤል ።,And over the host of the tribe of the children of Gad was Eliasaph the son of Deuel. +ቀዓታውያንም መቅደሱን ተሸክመው ተጓዙ፤ እነዚህም እስኪመጡ ድረስ እነዚያ ማደሪያውን ተከሉ።,ወያነሥኡ ደቂቀ ቃዓት ወይጸውሩ ዘቅድሳት ወያቀውምዋ ለደብተራ እስከ ይበጽሑ ።,"And the Kohathites set forward, bearing the sanctuary: and the other did set up the tabernacle against they came." +የኤፍሬምም ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የዓሚሁድ ልጅ ኤሊሳማ አለቃ ነበረ።,ወያነሥኡ በሕጎሙ ተዕይንተ ኤፍሬም ምስለ ኀይሎሙ ወዘላዕለ ኀይሎሙ ኤሊሳማ ወልደ ሴምዩድ ።,And the standard of the camp of the children of Ephraim set forward according to their armies: and over his host was Elishama the son of Ammihud. +በምናሴም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የፍዳሱር ልጅ ገማልኤል አለቃ ነበረ።,ወዘላዕለ ኀይሎሙ ለነገደ ደቂቀ መናሴ ገማሊዬል ወልደ ፈዳሱር ።,And over the host of the tribe of the children of Manasseh was Gamaliel the son of Pedahzur. +በብንያምም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የጋዴዮን ልጅ አቢዳን አለቃ ነበረ።,ወዘላዕለ ኀይሎሙ ለነገደ ደቂቀ ብንያሚ አቢዳን ወልደ ጋዴዮን ።,And over the host of the tribe of the children of Benjamin was Abidan the son of Gideoni. +ከሰፈሮቹ ሁሉ በኋላ የሆነ የዳን ልጆች ሰፈር ዓላማ በየሠራዊታቸው ተጓዘ፤ በሠራዊቱም ላይ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር አለቃ ነበረ።,ወያነሥኡ በሕጎሙ ትዕይንተ ደቂቀ ዳን ድኅረ ኵሉ ተዓይን ምስለ ኀይሎሙ ወዘላዕለ ኀይሎሙ አኪዬዜር ወልደ አሚስዴ ።,"And the standard of the camp of the children of Dan set forward, which was the rereward of all the camps throughout their hosts: and over his host was Ahiezer the son of Ammishaddai." +በአሴርም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የኤክራን ልጅ ፋግኤል አለቃ ነበረ።,ወዘላዕለ ኀይሎሙ ለነገደ ደቂቀ አሴር ፋጌሔል ወልደ ኤክራን ።,And over the host of the tribe of the children of Asher was Pagiel the son of Ocran. +በንፍታሌምም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የዔናን ልጅ አኪሬ አለቃ ነበረ።,ወዘላዕለ ኀይሎሙ ለነገደ ደቂቀ ንፍታሌም አኪሬ ወልዶ ኤናን ።,And over the host of the tribe of the children of Naphtali was Ahira the son of Enan. +እንዲሁ የእስራኤል ልጆች ጕዞ በየሠራዊታቸው ነበረ፤ እነርሱም ተጓዙ።,ከመዝ ውእቱ ሰራዊቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ወይግዕዙ ምስለ ኀይሎሙ ።,"Thus were the journeyings of the children of Israel according to their armies, when they set forward." +ሙሴም የሚስቱን አባት የምድያማዊውን የራጉኤልን ልጅ ኦባብን። እግዚአብሔር። ለእናንተ እሰጠዋለሁ ወዳለው ስፍራ እንሄዳለን፤ እግዚአብሔር ስለ እስራኤል መልካምን ነገር ተናግሮአልና አንተ ከእኛ ጋር ና፥ መልካምን እናደርግልሃለን አለው።,ወይቤሎ ሙሴ ለኦባብ ወልደ ራጕኤል መድያናዊ ሐሙሁ ለሙሴ ንግዕዝ ንሕነሰ ውስተ መካን ኀበ ይቤለነ እግዚአብሔር ኪያሁ እሁበክሙ ወነዓ ምስሌነ ወንገብር ሠናየ ላዕሌከ እስመ እግዚአብሔር ነበበ ሠናይተ ላዕለ እስራኤል ።,"And Moses said unto Hobab, the son of Raguel the Midianite, Moses' father in law, We are journeying unto the place of which the LORD said, I will give it you: come thou with us, and we will do thee good: for the LORD hath spoken good concerning Israel." +እርሱም። አልሄድም፥ ነገር ግን ወደ አገሬና ወደ ዘመዶቼ እሄዳለሁ አለው።,ወይቤሎ ኢየሐውር አላ ውስተ ብሔርየ ወውስተ ሙላድየ እገብእ ።,"And he said unto him, I will not go; but I will depart to mine own land, and to my kindred." +እርሱም። እባክህ፥ በምድረ በዳ የምንሰፍርበትን አንተ ታውቃለህና፥ እንደ ዓይኖቻችንም ትሆንልናለህና አትተወን፤,ወይቤሎ ኢትኅድገነ እስመ ነበርከ ምስሌነ ውስተ ገዳም ወልህቀ በኀቤነ ።,"And he said, Leave us not, I pray thee; forasmuch as thou knowest how we are to encamp in the wilderness, and thou mayest be to us instead of eyes." +ከእኛም ጋር ብትሄድ እግዚአብሔር ከሚያደርግልን መልካም ነገር ሁሉ እኛ ለአንተ እናደርጋለን አለ።,ወለእመ ሖርከ ምስሌነ እምኵሉ ዝክቱ ሠናይ እንተ ይገብር ሠናይተ እግዚአብሔር ላዕሌነ ንገብር ሠናይተ ላዕሌከ ።,"And it shall be, if thou go with us, yea, it shall be, that what goodness the LORD shall do unto us, the same will we do unto thee." +ከእግዚአብሔርም ተራራ የሦስት ቀን መንገድ ያህል ተጓዙ፤ የእግዚአብሔርም የኪዳኑ ታቦት የሚያድርበትን ስፍራ ይፈልግላቸው ዘንድ የሦስት ቀን መንገድ ቀደማቸው።,ወገዐዙ እምኀበ ደብሩ ለእግዚአብሔር ምሕዋረ ሠሉስ መዋዕል ወታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ትቀድም ሐዊረ ቅድሜሆሙ ምሕዋረ ሠሉስ መዋዕል ከመ ትርአይ ሎሙ ምዕራፈ ።,"And they departed from the mount of the LORD three days' journey: and the ark of the covenant of the LORD went before them in the three days' journey, to search out a resting place for them." +ከሰፈራቸውም በተጓዙ ጊዜ የእግዚአብሔር ደመና ቀን ቀን በላያቸው ነበረ።,ወኮነ ሶበ ግዕዘት ታቦት ይቤ ሙሴ ተንሥእ እግዚኦ ወይዘረዉ ፀርከ ወይጕይዩ ኵሎሙ እለ ይጸልኡከ ።,"And the cloud of the LORD was upon them by day, when they went out of the camp." +ሙሴም ታቦቱ በተጓዘ ጊዜ። አቤቱ፥ ተነሣ፥ ጠላቶችህም ይበተኑ፥ የሚጠሉህም ከፊትህ ይሽሹ ይል ነበር።,ወበማኅደርኒ ይቤ ተመየጥ እግዚኦ በእልፍ ወበአእላፍ ውስተ እስራኤል ።,"And it came to pass, when the ark set forward, that Moses said, Rise up, LORD, and let thine enemies be scattered; and let them that hate thee flee before thee." +ባረፈም ጊዜ። አቤቱ፥ ወደ እስራኤል እልፍ አእላፋት ተመለስ ይል ነበር።,ወመጽአት ደመና ወጸለለቶሙ መዓልተ እንዘ ይግዕዙ እምነ ትዕይንት ።,"And when it rested, he said, Return, O LORD, unto the many thousands of Israel." +ሕዝቡም ክፉ ሆነው በእግዚአብሔር ላይ አጕረመረሙ፤ እግዚአብሔርም ሰምቶ ተቈጣ፤ የእግዚአብሔርም እሳት በመካከላቸው ነደደች፥ የሰፈሩንም ዳር በላች።,ወአንጐርጐረ ሕዝብ በእኪት ቅድመ እግዚአብሔር ወሰምዐ እግዚአብሔር ወተምዐ መዐተ ወነደደ እሳት ላዕሌሆሙ እምኀበ እግዚአብሔር ወበልዐት አሐደ ኅብረ እምነ ትዕይንት ።,"And when the people complained, it displeased the LORD: and the LORD heard it; and his anger was kindled; and the fire of the LORD burnt among them, and consumed them that were in the uttermost parts of the camp." +ሕዝቡም ወደ ሙሴ ጮኹ፤ ሙሴም ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፥ እሳቲቱም ጠፋች።,ወጸርሐ ሕዝብ ላዕለ ሙሴ ወጸለየ ሙሴ ኀበ እግዚአብሔር ወኀደገት እሳት ።,"And the people cried unto Moses; and when Moses prayed unto the LORD, the fire was quenched." +የእግዚአብሔርም እሳት በመካከላቸው ስለነደደች የዚያን ስፍራ ስም ተቤራ ብሎ ጠራው።,ወተሰምየ ስሙ ለውእቱ መካን ውዕየት እስመ ነደደት እሳት ላዕሌሆሙ እምኀበ እግዚአብሔር ።,And he called the name of the place Taberah: because the fire of the LORD burnt among them. +በመካከላቸውም የነበሩ ልዩ ልዩ ሕዝብ እጅግ ጐመጁ፤ የእስራኤል ልጆች ደግሞ ያለቅሱ ነበር። የምንበላውን ሥጋ ማን ይሰጠናል?,ወእለ ተደመሩሂ ምስሌሆሙ ፈተዉ ፍትወተ ወነበሩ ወበከዩ ወደቂቀ እስራኤልኒ ወይቤሉ መኑ ያበልዐነ ሥጋ ።,"And the mixt multitude that was among them fell a lusting: and the children of Israel also wept again, and said, Who shall give us flesh to eat?" +በግብፅ ያለ ዋጋ እንበላው የነበረውን ዓሣ፥ ዱባውንም፥ በጢኹንም፥ ኩራቱንም፥ ቀዩንም ሽንኩርት፥ ነጩንም ሽንኩርት እናስባለን፤,ተዘከርነ ዝክተ ዓሣተ ዘንበልዕ በብሔረ ግብጽ በከንቱ ወቍሳያቲሁ ወመልጰጶን ወስጕርደ ወበጸለ ወሶመተ ።,"We remember the fish, which we did eat in Egypt freely; the cucumbers, and the melons, and the leeks, and the onions, and the garlick:" +አሁን ግን ሰውነታችን ደረቀች፤ ዓይናችንም ከዚህ መና በቀር ምንም አታይም አሉ።,ወይአዜሰ የብሰት ነፍስነ ዘአልብነ ባዕደ ዘንሬኢ እንበለ መና ።,"But now our soul is dried away: there is nothing at all, beside this manna, before our eyes." +መናውም እንደ ድንብላል ዘር ነበረ፥ መልኩም ሙጫ ይመስል ነበር።,ወመናሰ ከመ ዘርአ ተቅዳ ውእቱ ወርእየቱ ከመ ርእየተ በረድ ።,"And the manna was as coriander seed, and the colour thereof as the colour of bdellium." +ሕዝቡም እየዞሩ ይለቅሙ ነበር፥ በወፍጮም ይፈጩት፥ ወይም በሙቀጫ ይወቅጡት፥ በምንቸትም ይቀቅሉት ነበር፥ እንጐቻም ያደርጉት ነበር፤ ጣዕሙም በዘይት እንደ ተለወሰ እንጐቻ ነበረ።,ወየሐውሩ ሕዝብ ወይኤልዱ ሎሙ ወየሐርጽዎ በማሕረጽ ወይዴቅቅዎ በመድቀቅት ወያበስልዎ በመቅጹት ወይገብርዎ ዳፍንተኒ ወጣዕሙ ከመ ጣዕመ መዓር ምስለ ቅብእ ።,"And the people went about, and gathered it, and ground it in mills, or beat it in a mortar, and baked it in pans, and made cakes of it: and the taste of it was as the taste of fresh oil." +ሌሊትም ጠል በሰፈሩ ላይ በወረደ ጊዜ መናው በላዩ ይወርድ ነበር።,ወሶበ ይወርድ ጠል ዲበ ትዕይንት ሌሊተ ይወርድ መናሂ ላዕሌሆሙ ።,"And when the dew fell upon the camp in the night, the manna fell upon it." +ሙሴም ሕዝቡ በወገኖቻቸው፥ ሰው ሁሉ በድንኳኑ ደጃፍ፥ ሲያለቅሱ ሰማ፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ እጅግ ነደደ፤ ሙሴም ተቈጣ።,ወሰምዐ ሙሴ እንዘ ይበክዩ በበ ሕዘቢሆሙ አሐዱ አሐዱ በኀበ ኆኅቱ ወተምዕዐ መዐተ እግዚአብሔር ጥቀ ወበቅድመ ሙሴኒ እኩየ ኮነ ።,"Then Moses heard the people weep throughout their families, every man in the door of his tent: and the anger of the LORD was kindled greatly; Moses also was displeased." +ሙሴም እግዚአብሔርን አለው። ለምን በባሪያህ ላይ ክፉ አደረግህ? ለምንስ በፊትህ ሞገስ አላገኘሁም? ለምንስ የዚህን ሕዝብ ሁሉ ሸክም በእኔ ላይ አደረግህ?,ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብሔር ለምንት አሕሠምከ ላዕለ ቍልዔከ ወለምንት ኢረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ ከመ ታግብእ ላዕሌየ መንሴቶ ለዝንቱ ሕዝብ ።,"And Moses said unto the LORD, Wherefore hast thou afflicted thy servant? and wherefore have I not found favour in thy sight, that thou layest the burden of all this people upon me?" +አንተ ለአባቶቻቸው ወደ ማልህላቸው ምድር አደርሳቸው ዘንድ። ሞግዚት የሚጠባውን ልጅ እንድታቀፍ በብብትህ እቀፋቸው የምትለኝ፥ በውኑ ይህን ሕዝብ ሁሉ እኔ ፀነስሁትን? ወለድሁትንስ?,ቦኑ አነ ፀነስክዎሙ ለኵሉ ዝንቱ ሕዝብ ወቦኑ አነ ወለድክዎሙ ከመ ትበለኒ ንሥኦሙ ውስተ ሕፅንከ ከመ ይነሥእዎ ለዘ የሐፅኑ ውስተ ምድር እንተ መሐልከ ለአበዊሆሙ ።,"Have I conceived all this people? have I begotten them, that thou shouldest say unto me, Carry them in thy bosom, as a nursing father beareth the sucking child, unto the land which thou swarest unto their fathers?" +በፊቴ ያለቅሳሉና። የምንበላውን ሥጋ ስጠን ይላሉና ለዚህ ሕዝብ ሁሉ የምሰጠው ሥጋ ከወዴት እወስዳለሁ?,እምአይቴ ሊተ ሥጋ ዘእሁብ ለኵሉ ዝንቱ ሕዝብ እስመ ናሁ ይበክዩ ላዕሌየ ወይብሉኒ ሀበነ ሥጋ ከመ ንብላዕ ።,"Whence should I have flesh to give unto all this people? for they weep unto me, saying, Give us flesh, that we may eat." +እጅግ ከብዶኛልና ይህን ሁሉ ሕዝብ ልሸከም አልችልም።,ወኢይክል አነ ባሕቲትየ ዐቂቦቶ ለዝንቱ ሕዝብ እስመ ይከብደኒ ።,"I am not able to bear all this people alone, because it is too heavy for me." +እንዲህስ ከምታደርግብኝ፥ በፊትህ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆ��፥ በእኔ ላይ የሚሆነውን መከራ እንዳላይ፥ እባክህ፥ ፈጽሞ ግደለኝ።,ወለእመሰ ከመዝ ትሬስየኒ ቀቲለ ቅትለኒ ለእመ ረብብኩ ምሕረተ ቅድሜከ ከመ ኢይርአያ ለእኪትየ ።,"And if thou deal thus with me, kill me, I pray thee, out of hand, if I have found favour in thy sight; and let me not see my wretchedness." +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ከእስራኤል ሽማግሌዎች፥ በሕዝቡ ላይ ሽማግሌዎችና አለቆች ይሆኑ ዘንድ የምታውቃቸውን፥ ሰባ ሰዎች ሰብስብልኝ፥ ወደ መገናኛውም ድንኳን አምጣቸው፥ በዚያም ከአንተ ጋር አቁማቸው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ አስተጋብእ ሊተ ፸ብእሴ እምውስተ አዕሩጊሆሙ ለደቂቀ እስራኤል እለ ታአምር ለሊከ ከመ እሙንቱ ሊቃናቱ ለሕዝብ ወጸሐፍቶሙኒ ወታበውኦሙ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወይቁሙ ህየ ምስሌከ ።,"And the LORD said unto Moses, Gather unto me seventy men of the elders of Israel, whom thou knowest to be the elders of the people, and officers over them; and bring them unto the tabernacle of the congregation, that they may stand there with thee." +እኔም እወርዳለሁ፥ በዚያም እነጋገርሃለሁ፥ በአንተ ካለውም መንፈስ ወስጄ በእነርሱ ላይ አደርገዋለሁ፤ አንተም ብቻ እንዳትሸከም የሕዝቡን ሸክም ከአንተ ጋር ይሸከማሉ።,ወእወርድ ወእትናገር በህየ ምስሌከ ወእነሥእ እምውስተ መንፈስ ዘላዕሌከ ወኣነብር ዲቤሆሙ ወይጸውሩ ምስሌከ ክበዶሙ ለዝንቱ ሕዝብ ወኢትሥራሕ ባሕቲትከ ሎሙ ።,"And I will come down and talk with thee there: and I will take of the spirit which is upon thee, and will put it upon them; and they shall bear the burden of the people with thee, that thou bear it not thyself alone." +ሕዝቡንም በላቸው። የምንበላውን ሥጋ ማን ይሰጠናል? በግብፅ ደኅና ነበረልን እያላችሁ ያለቀሳችሁት ወደ እግዚአብሔር ጆሮ ደርሶአልና ለነገ ተቀደሱ፥ ሥጋንም ትበላላችሁ፤ እግዚአብሔርም ሥጋን ይሰጣችኋል፥ ትበሉማላችሁ።,ወለሕዝብኒ ትብሎሙ ያንጽሑ ርእሶሙ ለጌሠም ወትበልዑ ሥጋ እስመ በከይክሙ ቅድመ እግዚአብሔር እንዘ ትብሉ መኑ ያበልዐነ ሥጋ እስመ ይኄይሰነ ብሔረ ግብጽ ወይሁበክሙ እግዚአብሔር ትብልዑ ሥጋ ወተበልዑ ሥጋ ።,"And say thou unto the people, Sanctify yourselves against to morrow, and ye shall eat flesh: for ye have wept in the ears of the LORD, saying, Who shall give us flesh to eat? for it was well with us in Egypt: therefore the LORD will give you flesh, and ye shall eat." +አንድ ቀን ወይም ሁለት ቀን ወይም አምስት ቀን ወይም አሥር ቀን ወይም ሀያ ቀን አትበሉም፤,አኮ አሐተ ዕለተ ዘትበልዑ ወአኮ ሰኑየ ወአኮ ኀሙሰ መዋዕለ ወአኮ ዐሡረ ወአኮ ዕሥራ መዋዕለ ፤,"Ye shall not eat one day, nor two days, nor five days, neither ten days, nor twenty days;" +ነገር ግን በመካከላችሁ ያለውን እግዚአብሔርን ንቃችኋልና፥ በፊቱም። ለምን ከግብፅ ወጣን? ብላችሁ አልቅሳችኋልና በአፍንጫችሁ እስኪወጣ እስኪሰለቻችሁም ድረስ ወር ሙሉ ትበሉታላችሁ።,አላ እስከ መዋዕለ ወርኅ ትበልዕዎ እስከ ይወፅእ እምውስተ አእናፋቲክሙ ወይከውነክሙ ሕምዘ እስመ ክህድክምዎ ለእግዚአብሔር ዘሀለወ ውስቴትክሙ ወበከይክሙ በቅድሜሁ እንዘ ትብሉ ለምንት ለነ አውፃእከነ እምነ ብሔረ ግብጽ ።,"But even a whole month, until it come out at your nostrils, and it be loathsome unto you: because that ye have despised the LORD which is among you, and have wept before him, saying, Why came we forth out of Egypt?" +ሙሴም። እኔ በመካከላቸው ያለሁ ሕዝብ ስድስት መቶ ሺህ እግረኛ ናቸው፤ አንተም። ወር ሙሉ የሚበሉትን ሥጋ እኔ እሰጣቸዋለሁ አልህ።,ወይቤ ሙሴ ስሳ እልፍ አጋር ሕዝብ እለ ውስቴቶሙ ሀለውኩ ወአንተ ትቤለኒ እሁቦሙ ሥጋ ወይበልዑ መዋዕለ ወርኅ ።,"And Moses said, The people, among whom I am, are six hundred thousand footmen; and thou hast said, I will give them flesh, that they may eat a whole month." +እነርሱን የሚያጠግብ የበሬና የበግ መንጋ ይታረድን? ወይስ የባሕርን ዓሣ ሁሉ ያጠግባቸው ዘንድ ይሰበሰብላቸዋልን? አለ።,ቦኑ አባግዕ ወአልህምት ይጠባኅ ሎሙ አው ኵሉ ዓሣተ ባሕር ይትጋባእ ሎሙ ከመ ይእከሎሙ ።,"Shall the flocks and the herds be slain for them, to suffice them? or shall all the fish of the sea be gathered together for them, to suffice them?" +እግዚአብሔርም ሙሴን። በውኑ የእግዚአብሔር እጅ አጭር ሆነ? አሁን ቃሌ ይፈጸም ወይስ አይፈጸም እንደ ሆነ አንተ ታያለህ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ቦኑ ኢትክል እዴሁ ለእግዚአብሔር ናሁ ትሬኢ እመ ትረክቦ ለቃልየ ወእመ አልቦ ።,"And the LORD said unto Moses, Is the LORD'S hand waxed short? thou shalt see now whether my word shall come to pass unto thee or not." +ሙሴም ወጣ የእግዚአብሔርንም ቃሎች ለሕዝቡ ነገረ፤ ከሕዝቡ ሽማግሌዎችም ሰባውን ሰዎች ሰብስቦ በድንኳኑ ዙሪያ አቆማቸው።,ወወፅአ ሙሴ ወነገሮሙ ለሕዝብ ቃለ እግዚአብሔር ወአስተጋብአ ፸ብእሴ እምውስተ አዕሩጊሆሙ ለሕዝብ ወአቀሞሙ አውደ ደብተራ ።,"And Moses went out, and told the people the words of the LORD, and gathered the seventy men of the elders of the people, and set them round about the tabernacle." +እግዚአብሔር በደመናው ወረደ፥ ተናገረውም፥ በእርሱም ላይ ከነበረው መንፈስ ወስዶ በሰባው ሽማግሌዎች ላይ አደረገ፤ መንፈሱም በላያቸው ባደረ ጊዜ ትንቢት ተናገሩ፤ ከዚያ በኋል ግን አልተናገሩም።,ወወረደ እግዚአብሔር በደመና ወተናገሮ ወነሥአ እምውስተ መንፈስ ዘላዕሌሁ ወወደየ ላዕለ ፸ብእሲ ሊቃናት ወእምዘ አዕረፈ ላዕሌሆሙ መንፈስ ተነበዩ ወኢተወሰኩ እንከ ።,"And the LORD came down in a cloud, and spake unto him, and took of the spirit that was upon him, and gave it unto the seventy elders: and it came to pass, that, when the spirit rested upon them, they prophesied, and did not cease." +ከእነርሱም ሁለት ሰዎች በሰፈር ቀርተው ነበር፥ የአንዱም ስም ኤልዳድ የሁለተኛውም ሞዳድ ነበረ፤ መንፈስም ወረደባቸው፤ እነርሱም ከተጻፉት ጋር ነበሩ ወደ ድንኳኑ ግን አልወጡም ነበር፤ በሰፈሩም ውስጥ ሳሉ ትንቢት ተናገሩ።,ወተረፉ ክልኤቱ ዕደው ውስተ ትዕይንት ስሙ ለአሐዱ ኤልዳድ ወሞዳድ ስሙ ለካልኡ ወአዕረፈ ላዕሌሆሙኒ መንፈስ ወእሙንቱኒ ተጽሕፉ ምስሌሆሙ ወኢመጽኡ ውስተ ደብተራ ወተነበዩ በውስተ ትዕይንት ።,"But there remained two of the men in the camp, the name of the one was Eldad, and the name of the other Medad: and the spirit rested upon them; and they were of them that were written, but went not out unto the tabernacle: and they prophesied in the camp." +አንድ ጐበዝ ሰው እየሮጠ መጥቶ። ኤልዳድና ሞዳድ በሰፈር ትንቢት ይናገራሉ ብሎ ለሙሴ ነገረው።,ወሮጸ ወሬዛ ወዜነዎ ለሙሴ ወይቤሎ ኤልዳድ ወሞዳድ ተነበዩ በውስተ ትዕይንት ።,"And there ran a young man, and told Moses, and said, Eldad and Medad do prophesy in the camp." +ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ ሙሴ ሆይ፥ ከልክላቸው አለው።,ወይቤሎ ኢየሱስ ዘነዌ ዘይቀውም ቅድሜሁ ለሙሴ ዘውእቱ ኅሩዩ ይቤሎ እግዚእየ ሙሴ ክልኦሙ ።,"And Joshua the son of Nun, the servant of Moses, one of his young men, answered and said, My lord Moses, forbid them." +ሙሴም። የእግዚአብሔር ሕዝብ ሁሉ ነቢያት ቢሆኑ፥ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ መንፈሱን ቢያወርድ፤ አንተ ስለእኔ ትቀናለህን? አለው።,ወይቤሎ ሙሴ አንተኑ ትቀንእ ሊተ ወመኑ እምወሀበኒ ከመ ይትነበይ ኵሉ ሕዝቡ ለእግዚአብሔር ሶበ ወሀበ እግዚአብሔር መንፈሶ ላዕሌሆሙ ።,"And Moses said unto him, Enviest thou for my sake? would God that all the LORD'S people were prophets, and that the LORD would put his spirit upon them!" +ሙሴም ከእስራኤል ሽማግሌዎች ጋር ወደ ሰፈር ተመለሰ።,ወገብአ ውስተ ትዕይንት ውእቱ ወአዕሩጊሆሙ ለእስራኤል ።,"And Moses gat him into the camp, he and the elders of Israel." +ነፋስም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጣ፥ ከባሕርም ድርጭቶችን አመጣ፥ የአንድ ቀንም መንገድ ያህል በዚህ፥ የአንድ ቀንም መንገድ ያህል በዚያ በሰፈሩ ላይ በተናቸው፤ በዚያም በሰፈሩ ዙሪያ ከፍታው ከምድር ወደ ላይ ሁለት ��ንድ ነበረ።,ወወፅአ መንፈስ እምኀበ እግዚአብሔር ወዐደወ ፍርፍርት እምነ ባሕር ወወረዶ ውስተ ትዕይንት እስከ ምሕዋረ ዕለት እምነ አውደ ትዕይንት እምለፌ ወእምለፌ ወተወጥሐ ካዕበ እመት መልዕልተ ምድር ።,"And there went forth a wind from the LORD, and brought quails from the sea, and let them fall by the camp, as it were a day's journey on this side, and as it were a day's journey on the other side, round about the camp, and as it were two cubits high upon the face of the earth." +በዚያም ቀን ሁሉ በሌሊትም ሁሉ በነጋውም ሁሉ ሕዝቡ ተነሥተው ድርጭትን ሰበሰቡ፤ ከሁሉ ጥቂት የሰበሰበ አሥር የቆሮስ መስፈሪያ የሚያህል ሰበሰበ፤ በሰፈሩም ዙሪያ ሁሉ አሰጡት።,ወተንሥአ ሕዝብ ኵሎ ዕለተ ወኵሎ ሌሊተ ወኵሎ ዕለተ እንተ በሳኒታ ወአለዱ ሎሙ ፍርፍርተ ወዘአውሐዱ አልዶ ዐሠርተ በቆሮስ ወሰጥሑ ሎሙ ወአይበሱ ውስተ አውደ ተዓይኒሆሙ ።,"And the people stood up all that day, and all that night, and all the next day, and they gathered the quails: he that gathered least gathered ten homers: and they spread them all abroad for themselves round about the camp." +ሥጋውም ገና በጥርሳቸው መካከል ሳለ ሳያኝኩትም፥ የእግዚአብሔር ቍጣ በሕዝቡ ላይ ነደደ፤ እግዚአብሔርም ሕዝቡን በታላቅ መቅሠፍት እጅግ መታ።,ወእንዘ ሀለወ ሥጋ ውስተ ፅረሲሆሙ እንበለ ያኅልቅዎ ተምዕዐ እግዚአብሔር ላዕለ ሕዝብ ወቀተሎሙ እግዚአብሔር ለሕዝብ በዐቢይ መቅሠፍት ጥቀ ።,"And while the flesh was yet between their teeth, ere it was chewed, the wrath of the LORD was kindled against the people, and the LORD smote the people with a very great plague." +የጐመጁ ሕዝብ በዚያ ተቀብረዋልና የዚያ ስፍራ ስም የምኞት መቃብር ተብሎ ተጠራ።,ወተሰምየ ስሙ ለውእቱ መካን ተዝካረ ፍትወት እስመ ቀበርዎሙ ለሕዝብ ለእለ ፈተዉ ።,And he called the name of that place Kibrothhattaavah: because there they buried the people that lusted. +ሕዝቡም ከምኞት መቃብር ወደ ሐጼሮት ተጓዙ በሐጼሮትም ተቀመጡ።,ወግዕዘ ሕዝብ እምነ ተዝካረ ፍትወት ውስተ አሴሮት ወነበሩ በአሴሮት,And the people journeyed from Kibrothhattaavah unto Hazeroth; and abode at Hazeroth. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች የምሰጣትን የከንዓንን ምድር ይሰልሉ ዘንድ ሰዎችን ላክ፤ ከአባቶች ነገድ ሁሉ እያንዳንዱ በመካከላቸው አለቃ የሆነ አንድ ሰው ትልካላችሁ።,ፈኑ ዕደወ ሰብአ ዐይን እለ ይሬእይዋ ለምድረ ከናአን እንተ አነ እሁቦሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ይኰንንዋ ፤ አሐዱ አሐዱ ብእሲ እምውስተ ነገዶሙ ወእምውስተ ሕዘቢሆሙ ዘአብያተ አበዊሆሙ ፤ ወትፌኑ ኵሎ ዐበይቶሙ ።,"Send thou men, that they may search the land of Canaan, which I give unto the children of Israel: of every tribe of their fathers shall ye send a man, every one a ruler among them." +ሙሴም እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ ከፋራን ምድረ በዳ ላካቸው፤ እነርሱም ሁሉ የእስራኤል ልጆች አለቆች ነበሩ።,*ወፈነዎሙ ሙሴ እምነ ገዳም ዘፋራን በቃለ እግዚአብሔር ወእሉ ኵሎሙ ዕደው ዐበይቶሙ * ለደቂቀ እስራኤል እሙንቱ ።,And Moses by the commandment of the LORD sent them from the wilderness of Paran: all those men were heads of the children of Israel. +ስማቸውም ይህ ነበረ፤ ከሮቤል ነገድ የዘኩር ልጅ ሰሙኤል፤,ወዝንቱ አስማቲሆሙ ዘእምነገደ ሮቤል ሰሙ ወልደ ዝኩር ።,"And these were their names: of the tribe of Reuben, Shammua the son of Zaccur." +ከስምዖን ነገድ የሱሬ ልጅ ሰፈጥ፤,ወዘእምነገደ ስምዖን ሰፈጥ ወልደ ሱሪ ።,"Of the tribe of Simeon, Shaphat the son of Hori." +ከይሁዳ ነገድ የዮፎኒ ልጅ ካሌብ፤,ወዘእምነገደ ይሁዳ ካሌብ ወልደ ዬፎኔ ።,"Of the tribe of Judah, Caleb the son of Jephunneh." +ከይሳኮር ነገድ የዮሴፍ ልጅ ይግአል፤,ወዘእምነገደ ይስካር ኢጋል ወልደ ዮሴፍ ።,"Of the tribe of Issachar, Igal the son of Joseph." +ከኤፍሬም ነገድ የነዌ ልጅ አውሴ፤,ወዘእምነገደ ኤፍሬም አውሴ ወልደ ነዌ ።,"Of the tribe of Ephraim, Oshea the son of Nun." +ከብንያም ነገድ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤ ከዛብሎን ነገድ የሰዲ ልጅ ጉዲኤል፤,ወዘእምነገደ ብንያሚ ፈልጢ ወልደ ራፈው ።,"Of the tribe of Benjamin, Palti the son of Raphu." +ከዮሴፍ ነገድ እርሱም የምናሴ ነገድ የሱሲ ልጅ ጋዲ፤,ወዘእምነገደ ዛቡሎን ጉዲዬል ወልደ ሶዲ ።,"Of the tribe of Zebulun, Gaddiel the son of Sodi." +ከዳን ነገድ የገማሊ ልጅ ዓሚኤል፤,ወዘእምነገዶ ዮሴፍ ዘእምደቂቀ መናሴ ገዲ ወልደ ሱሲ ።,"Of the tribe of Joseph, namely, of the tribe of Manasseh, Gaddi the son of Susi." +ከአሴር ነገድ የሚካኤል ልጅ ሰቱር፤,ወዘእምነገደ ዳን አሚሔል ወልደ ገማሊ ።,"Of the tribe of Dan, Ammiel the son of Gemalli." +ከንፍታሌም ነገድ የያቢ ልጅ ናቢ፤,ወዘእምነገደ አሴር ሳቱር ወልደ ሚካኤል ።,"Of the tribe of Asher, Sethur the son of Michael." +ከጋድ ነገድ የማኪ ልጅ ጉዲኤል።,ወዘእምነገደ ንፍታሌም ናቢ ወልደ ያቢ ።,"Of the tribe of Naphtali, Nahbi the son of Vophsi." +ምድሪቱን ይሰልሉ ዘንድ ሙሴ የላካቸው ሰዎች ስም ይህ ነው። ሙሴም የነዌን ልጅ አውሴን ኢያሱ ብሎ ጠራው።,ወዘእምነገደ ጋድ ጉዲያል ወልደ ማኪ ።,"Of the tribe of Gad, Geuel the son of Machi." +ሙሴም የከነዓንን ምድር ይሰልሉ ዘንድ ላካቸው፥ አላቸውም። ከዚህ በደቡብ በኩል ውጡ፥ ወደ ተራሮችም ሂዱ፤,ዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለዕደው እለ ፈነወ ሙሴ ከመ ይርአይዋ ለይእቲ ምድር ወሰመዮ ሙሴ ለአውሴ ወልደ ነዌ ኢየሱስ ።,These are the names of the men which Moses sent to spy out the land. And Moses called Oshea the son of Nun Jehoshua. +ምድሪቱንም እንዴት እንደ ሆነች፥ በእርስዋም የሚኖሩ ሰዎች ብርቱዎች ወይም ደካሞች፥,ወፈነዎሙ ሙሴ ከመ ይርአይዋ ለይእቲ ምድረ ከናአን ወይቤሎሙ ዕረጉ ውስተ ውእቱ ገዳም ወእምዝ ተዐርጉ ውስተ ደብር ።,"And Moses sent them to spy out the land of Canaan, and said unto them, Get you up this way southward, and go up into the mountain:" +ጥቂቶች ወይም ብዙዎች እንደ ሆኑ፥ የሚኖሩባትም ምድር መልካም ወይም ክፉ፥ የሚኖሩባቸውም ከተሞች ሰፈሮች ወይም አምቦች እንደ ሆኑ፥,ወርእይዋ ለይእቲ ምድር እንተ ከመ እፎ ይእቲ ወሕዝብኒ እለ ይነብሩ ውስቴታ እመ ጽኑዓን እሙንቱ ወእመ ድኩማን ወእመ ውሑዳን እሙንቱ ወእመ ብዘኃን ።,"And see the land, what it is; and the people that dwelleth therein, whether they be strong or weak, few or many;" +ምድሪቱም ወፍራም ወይም ስስ ዛፍ ያለባት ወይም የሌለባት እንደ ሆነች እዩ፤ ከምድሪቱ ፍሬ አምጡ፤ አይዞአችሁ። በዚያን ጊዜም ወይኑ አስቀድሞ ፍሬ የሚያፈራበት ወራት ነበረ።,ወእንተ ከመ እፎ ይእቲ ምድራ እንተ ውስቴታ ይነብሩ እሙንቱ እመ ሠናይት ይእቲ ወእመ እኪት ወዘከመ እፎ ውእቶን አህጉሪሆሙ እለ ውስቴቶን ይነብሩ እሙንቱ ወለእመ ቦንቱ ቅጽረ ወለእመ አልቦንቱ ።,"And what the land is that they dwell in, whether it be good or bad; and what cities they be that they dwell in, whether in tents, or in strong holds;" +ወጡም ምድሪቱንም ከጺን ምድረ በዳ በሐማት ዳር እስካለችው እስከ ረአብ ድረስ ሰለሉ።,ወእንተ ከመ እፎ ይእቲ ምድራ ለእመ ጥልልት ወለእመ ይብስት ለእመ ቦቱ ውስቴታ አእዋመ ወለእመ አልቦቱ ወርእየክሙ ንሥኡ እምውስተ ፍሬሃ ወመዋዕሊሁ መዋዕለ ማእረር እንበለ ይትቀሠም ወይን ።,"And what the land is, whether it be fat or lean, whether there be wood therein, or not. And be ye of good courage, and bring of the fruit of the land. Now the time was the time of the firstripe grapes." +በደቡብም በኩል ውጡ፥ ወደ ኬብሮንም ደረሱ፤ በዚያም የዔናቅ ልጆች አኪመን፥ ሴሲ፥ ተላሚ ነበሩ። ኬብሮንም በግብፅ ካለችው ከጣኔዎስ በፊት ሰባት ዓመት ተሠርታ ነበር።,ወዐርጉ ወርእይዋ ለይእቲ ምድር እምነ ገዳም ዘፂን እስከ ሮዖብ እንዘ የሐውሩ ለኤመት ።,"So they went up, and searched the land from the wilderness of Zin unto Rehob, as men come to Hamath." +ወደ ኤሽኮልም ሸለቆ መጡ፥ ከዚያም ከወይኑ አንድ ዘለላ የነበረበትን አረግ ቈረጡ፥ ሁለቱም ሰ���ች በመሎጊያ ተሸከሙት፤ ደግሞም ከሮማኑ ከበለሱም አመጡ።,ወዐርጉ እንተ ገዳም ወበጽሑ እስከ ኬብሮን ወህየ ውእቱ አኪመን ወሴሲ ወተላሚ ፍጥረቱ ለኤናቅ ወኬብሮንሂ እንተ በሰብፀቱ ዓመት ተነድቀት እምቅድመ ሀገረ ጠኒ ዘግብጽ ።,"And they ascended by the south, and came unto Hebron; where Ahiman, Sheshai, and Talmai, the children of Anak, were. (Now Hebron was built seven years before Zoan in Egypt.)" +የእስራኤል ልጆች ከዚያ ስለ ቈረጡት ዘለላ የዚያን ስፍራ ስም የኤሽኮል ሸለቆ ብለው ጠሩት።,ወበጽሑ እስከ ቈላተ ዐጽቅ ወርእይዋ ወገመዱ እምህየ ሐረገ ወይን ወውስቴታ አሐዱ አስካል ወጾርዎ በመዝለል ወእምውስተ ሮማንሂ ወእምውስተ በለስሂ ።,"And they came unto the brook of Eshcol, and cut down from thence a branch with one cluster of grapes, and they bare it between two upon a staff; and they brought of the pomegranates, and of the figs." +ምድሪቱንም ሰልለው ከአርባ ቀን በኋላ ተመለሱ።,ወሰመይዎ ለውእቱ መካን ቈላ ሐረግ በእንተ ሐረግ ዘገመዱ እምህየ ደቂቀ እስራኤል ።,"The place was called the brook Eshcol, because of the cluster of grapes which the children of Israel cut down from thence." +በፋራን ምድረ በዳና በቃዴስ ወዳሉት ወደ ሙሴና ወደ አሮን ወደ እስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ሄደው ደረሱ፤ ወሬውንም ለእነርሱና ለማኅበሩ ሁሉ ነገሩአቸው፥ የምድሪቱንም ፍሬ አሳዩአቸው።,ወገብኡ እምህየ ርእዮሙ ይእተ ምድረ በአርብዓ ጽባሕ ።,And they returned from searching of the land after forty days. +እንዲህም ብለው ነገሩት። ወደ ላክኸን ምድር ደረስን፥ እርስዋም ወተትና ማር ታፈስሳለች፥ ፍሬዋም ይህ ነው።,ወሐዊሮሙ በጽሑ ኀበ ሙሴ ወአሮን ወኀበ ኵሎሙ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ውስተ ገዳም ዘፋራን ቃዴስ ወነገርዎሙ ዜናሆሙ ወለኵሉ ተዓይኒሆሙ ወአርአይዎሙ ፍሬሃ ለይእቲ ምድር ።,"And they went and came to Moses, and to Aaron, and to all the congregation of the children of Israel, unto the wilderness of Paran, to Kadesh; and brought back word unto them, and unto all the congregation, and shewed them the fruit of the land." +ነገር ግን በምድሪቱ የሚኖሩ ሰዎች ኃያላን ናቸው። ከተሞቻቸውም የተመሸጉ እጅግም የጸኑ ናቸው፤ ደግሞም በዚያ የዔናቅን ልጆች አየን።,ወነገርዎሙ ወይቤሉ በጻሕነ ውስተ ይእቲ ምድር ኀበ ፈነውከነ ምድር እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዓረ ወናሁ ፍሬሃ ።,"And they told him, and said, We came unto the land whither thou sentest us, and surely it floweth with milk and honey; and this is the fruit of it." +በደቡብም ምድር አማሌቅ ተቀምጦአል፤ በተራሮቹም ኬጢያዊና ኢያቡሳዊ አሞራዊም ተቀምጠዋል፤ ከነዓናዊም በባሕር ዳርና በዮርዳኖስ አጠገብ ተቀምጦአል።,ወሕዝብኒ ዘይነብር ውስቴታ ለይእቲ ምድር ጽኑዕ ወአህጉሪሃኒ ጽኑዕ ጥቀ ወዐበይት ወቦንቱ ቅጽረ ወሙላዱ ለኤናቅ ርኢነ በህየ ።,"Nevertheless the people be strong that dwell in the land, and the cities are walled, and very great: and moreover we saw the children of Anak there." +ካሌብም ሕዝቡን በሙሴ ፊት ዝም አሰኘና። ማሸነፍ እንችላለንንና እንውጣ፥ እንውረሰው አለ።,ወዐማሌቅ ኅዱራን ውስተ ምድር እንተ መንገለ አዜብ ወኬጤዎስ ወአሞሬዎስ ወኤዌዎስ ወኢየቡሴዎስ ኅዱራን ውስተ አድባሪሃ ወከናአንሰ ኅዱራን መንገለ ባሕር ወመንገለ ፈለገ ዮርዳንስ ።,"The Amalekites dwell in the land of the south: and the Hittites, and the Jebusites, and the Amorites, dwell in the mountains: and the Canaanites dwell by the sea, and by the coast of Jordan." +ከእርሱ ጋር የወጡ ሰዎች ግን። በኃይል ከእኛ ይበረታሉና በዚህ ሕዝብ ላይ መውጣት አንችልም አሉ።,ወአዘዘ ካሌብ ያርምም ሕዝብ በኀበ ሙሴ ወይቤ አልቦ አላ ዐሪገ ነዐርግ ወንትዋረሳ እስመ ክሂለኒ ንክሎሙ ።,"And Caleb stilled the people before Moses, and said, Let us go up at once, and possess it; for we are well able to overcome it." +ስለ ሰለሉአትም ምድር ክፉ ወሬ ለእስራኤል ልጆች እያወሩ። እኛ ዞረን የሰለልናት ምድር የሚኖሩባትን ሰዎች የምትበላ ምድር ናት፤ በእ��ስዋም ዘንድ ያየናቸው ሰዎች ሁሉ ረጃጅም ሰዎች ናቸው።,ወይቤሉ እልክቱ እለ ዐርጉ ምስሌሆሙ ዕደው ኢነዐርግ እስመ ኢንክል ዐሪገ ኀበ ውእቱ ሕዝብ እስመ ይጸንዑ እምኔነ ፈድፋደ ።,"But the men that went up with him said, We be not able to go up against the people; for they are stronger than we." +በዚያም ከኔፊሊም ወገን የሆኑትን ኔፊሊም፥ የዔናቅን ልጆች፥ አየን፤ እኛም በዓይናችን ግምት እንደ አንበጣዎች ነበርን፥ ደግሞም እኛ በዓይናቸው ዘንድ እንዲሁ ነበርን አሉ።,ወግርምተ ረሰይዋ ለይእቲ ምድር እንተ ርእዩ በኀበ ደቂቀ እስራኤል እንዘ ይብሉ ምድር እንተ ሖርነ ከመ ንርአያ ምድር ይእቲ እንተ ተዐቅቦሙ ለእለ ይነብሩ ውስቴታ ወኵሉ ሕዝብ ዘርኢነ ዕደው እሙንቱ እለ ፍድፉድ ኑኆሙ ።,"And they brought up an evil report of the land which they had searched unto the children of Israel, saying, The land, through which we have gone to search it, is a land that eateth up the inhabitants thereof; and all the people that we saw in it are men of a great stature." +እግዚአብሔርም ለሙሴና ለአሮን እንዲህ ብሎ ተናገረ።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ፤,"And the LORD spake unto Moses and unto Aaron, saying," +የእስራኤል ልጆች እያንዳንዱ በየዓላማው በየአባቶቻቸው ቤቶች ምልክት ይስፈሩ፤ በመገናኛው ድንኳን አፋዛዥ ዙሪያ ይስፈሩ።,ብእሲ ብእሲ በበሥርዐቱ ወበበ ትእምርቱ ወበበቤተ አበዊሆሙ ይትዐየኑ ደቂቀ እስራኤል አንጻረ ዐውደ ደብተራ ዘመርጡል ይትዐየኑ ደቂቀ እስራኤል ።,"Every man of the children of Israel shall pitch by his own standard, with the ensign of their father's house: far off about the tabernacle of the congregation shall they pitch." +በምሥራቅ በኩል ወደ ፀሐይ መውጫ የሚሰፍሩት እንደ ሠራዊቶቻቸው የይሁዳ ሰፈር ዓላማ ሰዎች ይሆናሉ፤ የይሁዳ ልጆችም አለቃ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ነበረ።,ወእለ ይቀድሙ ተዓይኖ መንገለ ጽባሕ ይኅድር ተዓይነ ይሁዳ ምስለ ኀይሎሙ ወመልአኮሙኒ ለደቂቀ ይሁዳ ነአሶን ወልደ አሚናዳብ ፤,And on the east side toward the rising of the sun shall they of the standard of the camp of Judah pitch throughout their armies: and Nahshon the son of Amminadab shall be captain of the children of Judah. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ሰባ አራት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፯፻-፻፵፻፯፻ ።,"And his host, and those that were numbered of them, were threescore and fourteen thousand and six hundred." +በእነርሱም አጠገብ የሚሰፍሩ የይሳኮር ነገድ ይሆናሉ፤ የይሳኮርም ልጆች አለቃ የሶገር ልጅ ናትናኤል ነበረ።,ወእምድኅሬሆሙ ይትዓየኑ ነገደ ይስካር ወመልአኮሙ ለደቂቀ ይስካር ናታናኤል ወልደ ሶገር ፤,And those that do pitch next unto him shall be the tribe of Issachar: and Nethaneel the son of Zuar shall be captain of the children of Issachar. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፭፻-፻፵፻፬፻ ።,"And his host, and those that were numbered thereof, were fifty and four thousand and four hundred." +በእነርሱም አጠገብ የዛብሎን ነገድ ነበረ፤ የዛብሎንም ልጆች አለቃ የኬሎን ልጅ ኤልያብ ነበረ።,ወእምድኅሬሆሙ ይትዓየኑ ነገደ ዛቡሎን ወመልአኮሙ ለደቂቀ ዛቡሎን ኤልያብ ወልደ ኬሎን ፤,Then the tribe of Zebulun: and Eliab the son of Helon shall be captain of the children of Zebulun. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አምሳ ሰባት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፭፻-፻፸፻፬፻ ።,"And his host, and those that were numbered thereof, were fifty and seven thousand and four hundred." +ከይሁዳ ሰፈር የተቈጠሩ ሁሉ በየሠራዊቶቻቸው መቶ ሰማንያ ስድስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ። እነዚህም አስቀድመው ይጓዛሉ።,ኵሉ እለ ተኈለቁ እምውስተ ትዕይንተ ይሁዳ ፲፻-፻፰፻-፻፷፻፬፻ ምስለ ኀይሎሙ እሙንቱ ይቀድሙ አንሥኦ ።,"All that were numbered in the camp of Judah were an hundred thousand and fourscore thousand and six thousand and four hundred, throughout their armies. These shall first set forth." +በደቡብ ��ኩል በየሠራዊቶቻቸው የሮቤል ሰፈር ዓላማ ይሆናል፤ የሮቤልም ልጆች አለቃ የሰዲዮር ልጅ ኤሊሱር ነበረ።,ወየኀድር ትዕይንተ ሮቤል መንገለ አዜብ ምስለ ኀይሎሙ ወመልአኮሙ ለደቂቀ ሮቤል ኤሊሱር ወልደ ሴድዩር ፤,On the south side shall be the standard of the camp of Reuben according to their armies: and the captain of the children of Reuben shall be Elizur the son of Shedeur. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፬፻-፻፷፻፭፻ ።,"And his host, and those that were numbered thereof, were forty and six thousand and five hundred." +በእነርሱም አጠገብ የሚሰፍሩ የስምዖን ነገድ ናቸው፤ የስምዖንም ልጆች አለቃ የሱሪሰዳይ ልጅ ሰለሚኤል ነበረ።,ወይትዐየኑ በገቦሆሙ ነገደ ስምዖን ወመልአኮሙ ለደቂቀ ስምዖን ሰለሚዬል ወልደ ሱሪስዴ ፤,And those which pitch by him shall be the tribe of Simeon: and the captain of the children of Simeon shall be Shelumiel the son of Zurishaddai. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አምሳ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኅይሉ እለ ተኈለቁ ፭፻-፻፺፻፫፻ ።,"And his host, and those that were numbered of them, were fifty and nine thousand and three hundred." +በእነርሱም አጠገብ የጋድ ነገድ ነበረ፤ የጋድም ልጆች አለቃ የራጉኤል ልጅ ኤሊሳፍ ነበረ።,ወየኀድሩ በገቦሆሙ ነገደ ጋድ ወመልአኮሙ ለደቂቀ ጋድ ኤሊሳፍ ወልደ ራጉኤል ፤,Then the tribe of Gad: and the captain of the sons of Gad shall be Eliasaph the son of Reuel. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አርባ አምስት ሺህ ስድስት መቶ አምሳ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፬፻-፻፶፻፯፻፶ ።,"And his host, and those that were numbered of them, were forty and five thousand and six hundred and fifty." +ከሮቤል ሰፈር የተቈጠሩ ሁሉ በየሠራዊቶቻቸው መቶ አምሳ አንድ ሺህ አራት መቶ አምሳ ነበሩ። እነርሱም ቀጥለው ይጓዛሉ።,ኵሉ እለ ተኈለቁ እምውስተ ትዕይንተ ሮቤል ፲፻-፻፭፻-፻፲፻፬፻፶ ምስለ ኀይሎሙ ወበዳግም ያነሥኡ እሙንቱ ።,"All that were numbered in the camp of Reuben were an hundred thousand and fifty and one thousand and four hundred and fifty, throughout their armies. And they shall set forth in the second rank." +ከዚያም በኋላ የመገናኛው ድንኳን በሰፈሮቹም መካከል የሌዋውያን ሰፈር ይጓዛል፤ እንደ ሰፈራቸው ሰው ሁሉ በየስፍራው በየዓላማውም ይጓዛሉ።,ወይትነሣእ ደብተራ መርጡል ወትዕይነቶሙ ለሌዋውያን ማእከለ ተዓይን በከመ ይትዐየኑ ከማሁ ያነሥኡ ፩፩ ዘዘ ይታለዉ በበምስፍናሁ ።,"Then the tabernacle of the congregation shall set forward with the camp of the Levites in the midst of the camp: as they encamp, so shall they set forward, every man in his place by their standards." +በምዕራብ በኩል እንደ ሠራዊቶቻቸው የኤፍሬም ሰፈር ዓላማ ይሆናል፤ የኤፍሬም ልጆች አለቃ የዓሚሁድ ልጅ ኤሊሳማ ነበረ።,ወየኀድር ትዕይንተ ኤፍሬም ገጸ ባሕር ምስለ ኀይሎሙ ወመልአኮሙ ለደቂቀ ኤፍሬም ኤሊሳማ ወልደ ኤሚዩድ ፤,On the west side shall be the standard of the camp of Ephraim according to their armies: and the captain of the sons of Ephraim shall be Elishama the son of Ammihud. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አርባ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፬፻-፻፭የ ።,"And his host, and those that were numbered of them, were forty thousand and five hundred." +በእነርሱም አጠገብ የምናሴ ነገድ ይሆናል፤ የምናሴም ልጆች አለቃ የፍዳሱር ልጅ ገማልኤል ነበረ።,ወየኀድሩ በገቦሆሙ ነገደ ምናሴ ወመልአኮሙ ለደቂቀ ምናሴ ገማልዬል ወልደ ፋዳሱር ፤,And by him shall be the tribe of Manasseh: and the captain of the children of Manasseh shall be Gamaliel the son of Pedahzur. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ሠላሳ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፫፻-፻፳፻፪፻ ።,"And his host, and those that were numbered of them, were thirty and two thousand and two hundred." +በእነርሱም አጠገብ የብንያም ነገድ ይሆናል፤ ይብንያምም ልጆች አለቃ የጋዴዮን ልጅ አቢዳን ነበረ።,ወየኀድሩ በ���ቦሆሙ ነገደ ብንያሚ ወመልአኮሙ ለደቂቀ ብንያሚ አቢዳን ወልደ ጋዴዮን ፤,Then the tribe of Benjamin: and the captain of the sons of Benjamin shall be Abidan the son of Gideoni. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ሠላሳ አምስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፫፻-፻፶፻፬፻ ።,"And his host, and those that were numbered of them, were thirty and five thousand and four hundred." +ከኤፍሬም ሰፈር የተቈጠሩ ሁሉ በየሠራዊቶቻቸው መቶ ስምንት ሺህ አንድ መቶ ነበሩ። እነርሱም ሦስተኛ ሆነው ይጓዛሉ።,ኵሉ እለ ተኈለቁ እምውስተ ትዕይንተ ኤፍሬም ፲፻-፻፹፻ወ፻ ምስለ ኀይሎሙ ወበሣልስ ያነሥኡ እሙንቱ ።,"All that were numbered of the camp of Ephraim were an hundred thousand and eight thousand and an hundred, throughout their armies. And they shall go forward in the third rank." +በሰሜን በኩል እንደ ሠራዊቶቻቸው የዳን ሰፈር ዓላማ ይሆናል፤ የዳንም ልጆች አለቃ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር ነበረ።,ወየኀድሩ በገቦሆሙ ነገደ ዳን ምስለ ኀይሎሙ ገጸ መስዕ ወመልአኮሙ ለደቂቀ ዳን አኪየዜር ወልደ አሚሳዴ ፤,The standard of the camp of Dan shall be on the north side by their armies: and the captain of the children of Dan shall be Ahiezer the son of Ammishaddai. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ ስድሳ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፯፻-፻፳፻፯፻ ።,"And his host, and those that were numbered of them, were threescore and two thousand and seven hundred." +በእነርሱም አጠገብ የሚሰፍሩ የአሴር ነገድ ይሆናሉ፤ የአሴርም ልጆች አለቃ የኤክራን ልጅ ፋግኤል ነበረ።,ወየኀድሩ በገቦሆሙ ነገደ አሴር ወመልአኮሙ ለደቂቀ አሴር ፋጌሔል ወልደ ኤክራን ፤,And those that encamp by him shall be the tribe of Asher: and the captain of the children of Asher shall be Pagiel the son of Ocran. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አርባ አንድ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፬፻-፻፲፻፭፻ ።,"And his host, and those that were numbered of them, were forty and one thousand and five hundred." +በእነርሱም አጠገብ የንፍታሌም ነገድ ይሆናል፤ የንፍታሌምም ልጆች አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ ነበረ።,ወየኀድሩ በገቦሆሙ ነገደ ንፍታሌም ወመልአኮሙ ለደቂቀ ንፍታሌም አኪሬ ወልደ ኤናን ፤,Then the tribe of Naphtali: and the captain of the children of Naphtali shall be Ahira the son of Enan. +ሠራዊቱም፥ ከእነርሱም የተቈጠሩ አምሳ ሦስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,ምስለ ኀይሉ እለ ተኈለቁ ፭፻-፻፴፻፬፻ ።,"And his host, and those that were numbered of them, were fifty and three thousand and four hundred." +ከዳን ሰፈር የተቈጠሩ ሁሉ መቶ አምሳ ሰባት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ። እነርሱም በየዓላሞቻቸው በመጨረሻ ይጓዛሉ።,ኵሎሙ እለ ተኈለቁ እምውስተ ትዕይንተ ዳን ፲፻-፻፭፻-፻፸፻፯፻ እሙንቱ ደኃርያን ያነሥኡ በከመ ሥርዐቶሙ ።,All they that were numbered in the camp of Dan were an hundred thousand and fifty and seven thousand and six hundred. They shall go hindmost with their standards. +ከእስራኤል ልጆች በየአባቶቻቸው ቤቶች የተቈጠሩ እነዚህ ናቸው፤ ከየሰፈሩ በየሠራዊቶቻቸው የተቈጠሩ ሁሉ ስድስት መቶ ሦስት ሺህ አምስት መቶ አምሳ ነበሩ።,ዝንቱ ኍለቊሆሙ ለደቂቀ እስራኤል በበአብያተ አበዊሆሙ ኵሉ ኍልቈ ተዓይኒሆሙ ምስለ ኀይሎሙ ፷፻-፻፴፻፭፻፶ ።,These are those which were numbered of the children of Israel by the house of their fathers: all those that were numbered of the camps throughout their hosts were six hundred thousand and three thousand and five hundred and fifty. +ሌዋውያን ግን እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ ከእስራኤል ልጆች ጋር አልተቈጠሩም።,ወሌዋውያንሰ ኢተኈለቁ ምስሌሆሙ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,But the Levites were not numbered among the children of Israel; as the LORD commanded Moses. +የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ በዓላሞቻቸው አጠገብ ሰፈሩ፥ እንዲሁም በየወገኖቻቸው በየአባቶቻቸው ቤቶች ተጓዙ።,ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል ኵሎ ዘከመ አዘዞ ��ግዚአብሔር ለሙሴ ከማሁ ተዓየኑ በበሥርዐቶሙ ወከማሁ ያነሥኡሂ ምስለ ነገዶሙ ዘዘ ዚአሆሙ ወበበ አብያተ አበዊሆሙ ።,"And the children of Israel did according to all that the LORD commanded Moses: so they pitched by their standards, and so they set forward, every one after their families, according to the house of their fathers." +እግዚአብሔርም በሲና ተራራ ላይ ሙሴን በተናገረበት ቀን የአሮንና የሙሴ ትውልድ ይህ ነበረ።,ወከመዝ ይእቲ ፍጥረቶሙ ለሙሴ ወለአሮን በዕለተ ተናገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ በደብረ ሲና ።,These also are the generations of Aaron and Moses in the day that the LORD spake with Moses in mount Sinai. +የአሮን ልጆች ስም ይህ ነው፤ በኵሩ ናዳብ፥ አብዩድ፥ አልዓዛር፥ ኢታምር።,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለደቂቀ አሮን በኵሩ ናዳብ ወአቢዩድ ወእልዓዛር ወይታመር ።,"And these are the names of the sons of Aaron; Nadab the firstborn, and Abihu, Eleazar, and Ithamar." +የተቀቡ ካህናት በክህነትም ያገለግሉ ዘንድ የቀደሳቸው የአሮን ልጆች ስም ይህ ነው።,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለደቂቀ አሮን ለካህናት እለ ቅቡኣን ወእለ ፍጹማን እደዊሆሙ ከመ ይኩኑ ካህናተ ።,"These are the names of the sons of Aaron, the priests which were anointed, whom he consecrated to minister in the priest's office." +ናዳብና አብዩድ በሲና ምድረ በዳ በእግዚአብሔር ፊት ልዩ እሳት ባቀረቡ ጊዜ በእግዚአብሔር ፊት ሞቱ፤ ልጆችም አልነበሩአቸውም። አልዓዛርና ኢታምር በአባታቸው በአሮን ፊት በክህነት ያገለግሉ ነበር።,ወሞቱ ናዳብ ወአብዩድ በቅድመ እግዚአብሔር እስመ አምጽኡ እሳተ ዘባዕድ ቅድመ እግዚአብሔር በሐቅለ ሲና ወአልቦሙ ውሉደ ወኮኑ ካህናተ እልዓዛር ወይታመር ምስለ አሮን አቡሆሙ ።,"And Nadab and Abihu died before the LORD, when they offered strange fire before the LORD, in the wilderness of Sinai, and they had no children: and Eleazar and Ithamar ministered in the priest's office in the sight of Aaron their father." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የሌዊን ነገድ አቅርበህ ያገለግሉት ዘንድ በካህኑ በአሮን ፊት አቁማቸው።,ንሥኦሙ ለነገደ ሌዊ ወአቅሞሙ ቅድመ አሮን ካህን ወይትለአክዎ ።,"Bring the tribe of Levi near, and present them before Aaron the priest, that they may minister unto him." +የማደሪያውንም ሥራ ይሠሩ ዘንድ፥ እርሱንና ማኅበሩን ሁሉ ለማገልገል የሚያስፈልገውን ነገር በመገናኛው ድንኳን ፊት ይጠብቁ።,ወይዕቀቡ ሕጎ ወሕጎሙ ለደቂቀ እስራኤል በቅድመ ደብተራ ዘመርጡል ወይግበሩ ምግባራቲሃ ለደብተራ ።,"And they shall keep his charge, and the charge of the whole congregation before the tabernacle of the congregation, to do the service of the tabernacle." +የማደሪያውንም ሥራ ይሠሩ ዘንድ፥ የመገናኛውን ድንኳን ዕቃ ሁሉ ይጠብቁ፥ የእስራኤልን ልጆች ለማገልገል የሚያስፈልገውንም ነገር ይጠብቁ።,ወይዕቀቡ ንዋያ ለደብተራ መርጡል ወሕጎሙ ለደቂቀ እስራኤል በኵሉ ምግባራቲሃ ለደብተራ ።,"And they shall keep all the instruments of the tabernacle of the congregation, and the charge of the children of Israel, to do the service of the tabernacle." +ሌዋውያንንም ለአሮንና ለልጆቹ ትሰጣለህ፤ ከእስራኤል ልጆች ለእርሱ ፈጽመው ተሰጡ።,ወታገብኦሙ ለሌዋውያን ኀበ አሮን እኁከ ወኀበ ደቂቁ ካህናት እስመ ሀብትየ ውሁባን ሊተ እሙንቱ እምውስተ ደቂቀ እስራኤል ።,And thou shalt give the Levites unto Aaron and to his sons: they are wholly given unto him out of the children of Israel. +አሮንንና ልጆቹን አቁማቸው፥ ክህነታቸውንም ይጠብቁ፤ ሌላ ሰውም ቢቀርብ ይገደል።,ወትሠይሞሙ ለአሮን ወለደቂቁ ላዕለ ደብተራ ዘመርጡል ወይዕቀቡ ክህነቶሙ ወኵሉ ዘምሥዋዕ ወዘውስጥ እምነ መንጦላዕት ወእመቦ ዘገሰሰ ዘእምውስተ ባዕድ ዘመድ ለይሙት ።,"And thou shalt appoint Aaron and his sons, and they shall wait on their priest's office: and the stranger that cometh nigh shall be put to death." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ���ሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +እነሆ፥ እኔ በእስራኤል ልጆች ዘንድ ማኅፀን በሚከፍተው በበኵሩ ሁሉ ፋንታ ሌዋውያንን ከእስራኤል ልጆች መካከል ወስጄአለሁ፤,ናሁ አነ ነሣእክዎሙ ለሌዋውያን እምነ ማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ህየንተ ኵሉ በኵር ዘይፈትሕ ማኅፀነ ዘእምኀበ ደቂቀ እስራኤል ቤዛ ዚአሆሙ ይኩኑኒ ሌዋውያን ይቤ እግዚአብሔር እስመ ለት ቀደስኩ ኵሎ በኵረ በምድረ ግብጽ ፤ ኵሉ በኵር ዘእምውስተ እስራኤል እምነ ሰብእ እስከ እንስሳ ሊተ ውእቱ እስመ አነ እግዚአብሔር ።,"And I, behold, I have taken the Levites from among the children of Israel instead of all the firstborn that openeth the matrix among the children of Israel: therefore the Levites shall be mine;" +በኵር ሁሉ ለእኔ ነውና ሌዋውያን ለእኔ ይሁኑ፤ በግብፅ ምድር በኵርን ሁሉ በመታሁ ቀን፥ ከእስራኤል ዘንድ በኵርን ሁሉ፥ ሰውንና እንስሳን፥ ለእኔ ለይቼአለሁ፤ ለእኔ ይሁኑ። እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ በሐቅለ ሲና ወይቤሎ ፤,"Because all the firstborn are mine; for on the day that I smote all the firstborn in the land of Egypt I hallowed unto me all the firstborn in Israel, both man and beast: mine shall they be: I am the LORD." +እግዚአብሔርም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ኈልቆሙ ለደቂቀ ሌዊ በበ አብያተ አበዊሆሙ ወበበ ሕዘቢሆሙ ወበበ አዝማዲሆሙ ፤ ኵሉ ተባዕቶሙ ዘእምነ ወርኅ አሐዱ ወላዕሉ እምኔሁ ኈልቆሙ ።,"And the LORD spake unto Moses in the wilderness of Sinai, saying," +የሌዊን ልጆች በየአባቶቻቸው ቤቶች በየወገናቸውም ቍጠር፤ ወንዱን ሁሉ ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን ቍጠራቸው።,ወኈለቍዎሙ ሙሴ ወአሮን በቃለ እግዚአብሔር በከመ አዘዞሙ እግዚአብሔር ።,"Number the children of Levi after the house of their fathers, by their families: every male from a month old and upward shalt thou number them." +ሙሴም እንደ እግዚአብሔር ቃል እንዳዘዘው ቈጠራቸው።,ወበበ አስማቲሆሙ ውእቶሙ ደቂቀ ሌዊ ጌድሶን ወቃዓት ወሜራሪ ።,"And Moses numbered them according to the word of the LORD, as he was commanded." +የሌዊ ልጆች በየስማቸው እነዚህ ናቸው፤ ጌድሶን፥ ቀዓት፥ ሜራሪ።,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለደቂቀ ጌድሶን በበሕዘቢሆሙ ሎቤን ወሴሜይ ።,"And these were the sons of Levi by their names; Gershon, and Kohath, and Merari." +የጌድሶንም ልጆች ስሞች በየወገናቸው እነዚህ ናቸው፤ ሎቤኒ፥ ሰሜኢ።,ወደቂቁኒ ለቃዓት በበሕዘቢሆሙ አንብረም ወይሰዓር ወኬብሮን ወኦዚሔል ።,"And these are the names of the sons of Gershon by their families; Libni, and Shimei." +የቀዓትም ልጆች በየወገናቸው እንበረም፥ ይስዓር፥ ኬብሮን፥ ዑዝኤል።,ወደቂቁኒ ለሜራሪ በበሕዘቢሆሙ ሞሖሊ ወሖሙሲ ፤,"And the sons of Kohath by their families; Amram, and Izehar, Hebron, and Uzziel." +የሜራሪም ልጆች በየወገናቸው፤ ሞሖሊ፥ ሙሲ። የሌዋውያን ወገኖች በየአባቶቻቸው ቤቶች እነዚህ ናቸው።,ዝንቱ ውእቱ ሕዘቢሆሙ ለሌዋውያን በበአብያተ አበዊሆሙ ።,"And the sons of Merari by their families; Mahli, and Mushi. These are the families of the Levites according to the house of their fathers." +ለጌድሶን የሎቤናውያን ወገን የሰሜአውያንም ወገን ነበሩት፤ የጌድሶናውያን ወገኖች እነዚህ ናቸው።,ዘጌድሶን ሕዝበ ሎቤን ወሕዝበ ሴሜይ ዝንቱ ሕዝብ ዘጌድሶን ።,"Of Gershon was the family of the Libnites, and the family of the Shimites: these are the families of the Gershonites." +ከእነርሱ የተቈጠሩት የወንዶች ሁሉ ቍጥር ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ የተቈጠሩት ሰባት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።,ወዘአስተፋቀዱ ኍልቈ ኵሉ ተባዕቶሙ ዘእምነ ፩ወርኅ ወላዕሉ እምኔሁ ኍልቊሆሙ ፸፻፭፻ ።,"Those that were numbered of them, according to the number of all the males, from a month old and upward, even those that were numbered of them were seven thousand and five hundred." +የጌድሶናውያን ወገኖች ከማደሪያው በኋላ በምዕራብ ብኩል ይሰፍራ��።,ወየኀድሩ ደቂቀ ጌድሶን ድኅረ ደብተራ መንገለ ገጸ ባሕር ።,The families of the Gershonites shall pitch behind the tabernacle westward. +የጌድሶናውያንም አባቶች ቤት አለቃ የዳኤል ልጅ ኤሊሳፍ ይሆናል።,ወመልአኮሙ ለቤተ አቡሆሙ ለሕዝበ ጌድሶን ኤሊሳፍ ወልደ ዳሔል ።,And the chief of the house of the father of the Gershonites shall be Eliasaph the son of Lael. +ጌድሶናውያንም በመገናኛው ድንኳን የሚጠብቁት ማደሪያው፥ ድንኳኑም፥ መደረቢያውም፥ የመገናኛው ድንኳን ደጃፍ መጋረጃ፥,ወዘይትሐበዩ ደቂቀ ጌድሶን በውስተ ደብተራ ዘመርጡል ደብተራ ወመክደና ወመንጦላዕተ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ፤,"And the charge of the sons of Gershon in the tabernacle of the congregation shall be the tabernacle, and the tent, the covering thereof, and the hanging for the door of the tabernacle of the congregation," +በማደሪያውና በመሠዊያው ዙሪያ ያለው የአደባባዩ መጋረጆች፥ የአደባባዩም ደጃፍ መጋረጃ፥ ለማገልገሉም ያሉት ገመዶች ሁሉ ይሆናል።,ወአልባሰ ዐጸድ ወመንጦላዕት ዘውስተ አንቀጽ ዘዐጸድ ዘኀበ ደብተራ ወዘተርፈ ኵሉ ምግባራቲሁ ።,"And the hangings of the court, and the curtain for the door of the court, which is by the tabernacle, and by the altar round about, and the cords of it for all the service thereof." +ከቀዓትም የእንበረማውያን ወገን፥ የይስዓራውያንም ወገን፥ የኬብሮናውያንም ወገን፥ የዑዝኤላውያንም ወገን ነበሩ፤ የቀዓታውያን ወገኖች እነዚህ ናቸው።,ወዘቃዓትኒ ሕዝበ አንብረም አሐዱ ወሕዝበ ሰኣር አሐዱ ወሕዝበ ኬብሮን አሐዱ ወሕዝበ ኦዚሔል አሐዱ ።,"And of Kohath was the family of the Amramites, and the family of the Izeharites, and the family of the Hebronites, and the family of the Uzzielites: these are the families of the Kohathites." +ወንዶች ሁሉ እንደ ቍጥራቸው ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ ስምንት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ፤ መቅደሱንም ይጠብቁ ነበር።,እሉ ውእቶሙ ሕዝብ ዘቃዓት በበ ኍልቈ ኵሉ ተባዕቶሙ ዘእምነ አሐዱ ወርኅ ወላዕሉ እምኔሁ ፹፻፯፻ወየዐቅቡ ሕጎሙ ለቅዱሳን ።,"In the number of all the males, from a month old and upward, were eight thousand and six hundred, keeping the charge of the sanctuary." +የቀዓት ልጆች ወገኖች በማደሪያው አጠገብ በደቡብ በኩል ይሰፍራሉ።,ወየኀድሩ ሕዝቦሙ ለደቂቀ ቃዓት እምገቦሃ ለደብተራ ለመንገለ አዜብ ።,The families of the sons of Kohath shall pitch on the side of the tabernacle southward. +የቀዓታውያንም ወገኖች አባቶች ቤት አለቃ የዑዝኤል ልጅ ኤሊሳፈን ይሆናል።,ወመልአኮሙ ለቤተ አቡሆሙ ለሕዝበ ቃዓት ኤሊሳፈን ወልደ ኦዚሔል ።,And the chief of the house of the father of the families of the Kohathites shall be Elizaphan the son of Uzziel. +ታቦቱንም፥ ገበታውንም፥ መቅረዙንም፥ መሠዊያዎቹንም፥ የሚያገለግሉበትንም የመቅደሱን ዕቃ፥ መጋረጃውንም፥ ማገልገያውንም ሁሉ ይጠብቃሉ።,ወዘይትሐበዩ እሙንቱ ታቦተ ወማእደ ወመራናተ ወመሥዋዕተ ወንዋያተ ዘቅድሳት ኵሉ ዘይገብሩ ቦቱ ወመካድንተ ወኵሎ ምግባራተ ።,"And their charge shall be the ark, and the table, and the candlestick, and the altars, and the vessels of the sanctuary wherewith they minister, and the hanging, and all the service thereof." +የሌዋውያንም አለቆች አለቃ የካህኑ የአሮን ልጅ አልዓዛር ይሆናል፤ እርሱም መቅደሱን በሚጠብቁት ላይ ይሆናል።,ወመልአክ ዘዲበ መሳፍንቲሆሙ ለሌዋውያን እልዓዛር ወልደ አሮን ካህን ዘተሠይመ ይዕቀብ ሕጎሙ ለቅዱሳን ።,"And Eleazar the son of Aaron the priest shall be chief over the chief of the Levites, and have the oversight of them that keep the charge of the sanctuary." +ከሜራሪ የሞሖላውያን ወገን የሙሳያውያንም ወገን ነበሩ፤ የሜራሪ ወገኖች እነዚህ ናቸው።,ወዘሜራሪኒ ሕዝበ ሞሖሊ ወሕዝበ ሖሙሲ እሉ ውእቶሙ ሕዝበ ሜራሪ ።,"Of Merari was the family of the Mahlites, and the family of the Mushites: these are the families of Merari." +ከእነርሱም ወንዶች ሁሉ እንደ ቍጥራቸው ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ የተቈጠሩት ስድስት ሺህ ሁለት መቶ ነ���ሩ።,ወኍለቊሆሙኒ በከመ አስተፋቀድዎሙ ኵሉ ተባዕቶሙ ዘእም፩ወርኅ ወላዕሉ እምኔሁ ፷፻፶ ።,"And those that were numbered of them, according to the number of all the males, from a month old and upward, were six thousand and two hundred." +የሜራሪም ወገኖች አባቶች ቤት አለቃ የአቢካኢል ልጅ ሱሪኤል ነበረ፤ በማደሪያው አጠገብ በሰሜን በኩል ይሰፍራሉ።,ወመልአኮሙ ለቤተ አቡሆሙ ለሕዝበ ሜራሪ ሱሪሔል ወልደ አቢኪያ ወየኀድሩ እምገቦሃ ለደብተራ ዘመንገለ መስዕ ።,And the chief of the house of the father of the families of Merari was Zuriel the son of Abihail: these shall pitch on the side of the tabernacle northward. +የሜራሪም ልጆች የሚጠብቁት የማደሪያው ሳንቆች፥ መወርወሪያዎችም፥ ተራዳዎችም፥ እግሮቹም፥ ዕቃውም ሁሉ፥,ወዘይትሐበዩ ነገደ ደቂቀ ሜራሪ አርእስተ አዕማድ ዘደብተራ ወመናስግቲሃ ወአዕማዲሃ ወመካይዲሆን ወኵሎ ንዋዮን ወምግባራቲሆን ፤,"And under the custody and charge of the sons of Merari shall be the boards of the tabernacle, and the bars thereof, and the pillars thereof, and the sockets thereof, and all the vessels thereof, and all that serveth thereto," +ማገልገያውም ሁሉ፥ በዙሪያውም የሚቆሙ የአደባባይ ምሰሶች፥ እግሮቹም፥ ካስማዎቹም፥ አውታሮቹም ይሆናሉ።,ወአዕማድ ዘዐውደ ዐጸድ ወመካይዲሆን ወመታክሊሆን ወመታግሪሆን ።,"And the pillars of the court round about, and their sockets, and their pins, and their cords." +በማደሪያውም ፊት በምሥራቅ በኩል በመገናኛው ድንኳን ፊት በስተ ፀሐይ መውጫ የሚሰፍሩት ሙሴና አሮን ልጆቹም ይሆናሉ፥ መቅደሱንም ለእስራኤል ልጆች ይጠብቃሉ፤ ልዩም ሰው ቢቀርብ ይገደል።,ወእለሰ የኀድሩ ውስተ ቅድመ ድብተራ ዘመርጡል እመንገለ ጽባሕ ሙሴ ወአሮን ወደቂቁ ከመ ይዕቀቡ ሕጎ ለቅዱስ በሕጎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወእመቦ ዘገሰሰ ዘእምውስተ ባዕድ ዘመድ ለይሙት ።,"But those that encamp before the tabernacle toward the east, even before the tabernacle of the congregation eastward, shall be Moses, and Aaron and his sons, keeping the charge of the sanctuary for the charge of the children of Israel; and the stranger that cometh nigh shall be put to death." +በእግዚአብሔር ትእዛዝ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ ከሌዋውያን ወንዶች ሁሉ ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ በየወገናቸው የተቈጠሩት ሁሉ ሀያ ሁለት ሺህ ነበሩ።,ኵሉ ኍለቊሆሙ ለሌዋውያን ዘኈለቁ ሙሴ ወአሮን በቃለ እግዚአብሔር በበ ሕዘቢሆሙ ኵሉ ተባዕቶሙ ዘእም፩ወርኅ ወላዕሉ እምኔሁ ፪፻-፻፳፻ ።,"All that were numbered of the Levites, which Moses and Aaron numbered at the commandment of the LORD, throughout their families, all the males from a month old and upward, were twenty and two thousand." +እግዚአብሔርም ሙሴን። የእስራኤልን ልጆች ወንዱን በኵር ሁሉ ቍጠር፤ ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉትን የስማቸውን ቍጥር ውሰድ፤,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ኈልቍ ኵሎ በኵሮሙ ተባዕተ ለደቂቀ እስራኤል ዘእም፩ወርኅ ወላዕሉ እምኔሁ ወአእምር ኍለቊሆሙ በበ አስማቲሆሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Number all the firstborn of the males of the children of Israel from a month old and upward, and take the number of their names." +ሌዋውያንንም በእስራኤል ልጆች በኵር ሁሉ ፋንታ፥ የሌዋውያንንም እንስሶች በእስራኤል ልጆች እንስሶች በኵር ሁሉ ፋንታ ለእኔ ለእግዚአብሔር ውሰድ አለው።,ወታገብኦሙ ሊተ ለሌዋውያን እስመ አነ እግዚአብሔር ህየንተ ኵሉ በኵሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወእንስሳሆሙኒ ለሌዋውያን ህየንተ ኵሉ በኵረ እንስሳሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,And thou shalt take the Levites for me (I am the LORD) instead of all the firstborn among the children of Israel; and the cattle of the Levites instead of all the firstlings among the cattle of the children of Israel. +ሙሴም እግዚአብሔር እንዳዘዘው የእስራኤልን ልጆች በኵር ሁሉ ቈጠረ።,ወኈለቆሙ ሙሴ ለኵሉ በኵሮሙ ለደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ።,"And Moses numbered, as the LORD commanded him, all the firstborn among the children of Israel." +ከእነ��ሱም የተቈጠሩ ወንዶች በኵሮች ሁሉ የበስማቸው ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ ሀያ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሰባ ሦስት ነበሩ።,ወኮነ ኵሉ በኵረ ተባዕት በበኍልቈ አስማቲሆሙ ዘእም፩ወርኅ ወላዕሉ እምኔሁ ኮነ ኍለቊሆሙ ፪፻-፻፳፻፪፻፸፫ ።,"And all the firstborn males by the number of names, from a month old and upward, of those that were numbered of them, were twenty and two thousand two hundred and threescore and thirteen." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ሌዋውያንን በእስራኤል ልጆች በኵር ሁሉ ፋንታ፥ የሌዋውያንንም እንስሶች በእንስሶቻቸው ፋንታ ውሰድ፤ ሌዋውያንም ለእኔ ይሁኑ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።,ንሥኦሙ ለሌዋውያን ህየንተ ኵሉ በኵሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወእንስሳሆሙኒ ለሌዋውያን ህየንተ ኵሉ እንስሳሆሙ ወይኩኑኒ ሊተ ሌዋውያን እስመ አነ እግዚአብሔር ።,"Take the Levites instead of all the firstborn among the children of Israel, and the cattle of the Levites instead of their cattle; and the Levites shall be mine: I am the LORD." +በሌዋውያን ላይ ከእስራኤል ልጆች በኵር ስለ ተረፉት ስለ ሁለት መቶ ሰባ ሦስት ቤዛ፥ በየራሱ አምስት ሰቅል ውሰድ፤,ወቤዛሆሙኒ ለእልክቱ ፪፻፸፫እለ ፈድፈደ እምነ ሌዋውያን በኵሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And for those that are to be redeemed of the two hundred and threescore and thirteen of the firstborn of the children of Israel, which are more than the Levites;" +እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ትወስዳለህ፤ ሰቅሉም ሀያ አቦሊ ነው።,ትነሥእ ለለ አሐዱ በዲድርክሙ ዘቅዱስ ትነሥእ ዕሥራ ኦቦሊ ዘሰቅሎ ።,"Thou shalt even take five shekels apiece by the poll, after the shekel of the sanctuary shalt thou take them: (the shekel is twenty gerahs:)" +ስለ ተረፉትም የመቤዣውን ገንዘብ ለአሮንና ለልጆቹ ስጥ።,ወትሁቦሙ ወርቆ ለአሮን ወለደቂቁ ቤዛሆሙ ለእለ ፈድፈዱ እምኔሆሙ ።,"And thou shalt give the money, wherewith the odd number of them is to be redeemed, unto Aaron and to his sons." +ሙሴም በሌዋውያን ከተቤዡት በላይ ከተረፉት ዘንድ የመቤዣውን ገንዘብ ወሰደ።,ወነሥአ ሙሴ ውእተ ወርቀ ዘቤዛሆሙ ለእለ ፈድፈዱ እምነ ቤዛሆሙ ለሌዋውያን ዘበኵሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,And Moses took the redemption money of them that were over and above them that were redeemed by the Levites: +ከእስራኤል ልጆች በኵሮች ገንዘቡን ሺህ ሦስት መቶ ስድሳ አምስት ሰቅል እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን ወሰደ።,ወነሥአ ወርቀ ፲፻፫፻፷፭ሰቅሎ በሰቅሎ ዘቅዱስ ።,"Of the firstborn of the children of Israel took he the money; a thousand three hundred and threescore and five shekels, after the shekel of the sanctuary:" +እንደ እግዚአብሔርም ቃል፥ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው፥ ሙሴ የመቤዣውን ገንዘብ ለአሮንና ለልጆቹ ሰጠ።,ወወሀበ ሙሴ ውእተ ወርቀ ዘቤዛሆሙ ለእለ ፈድፈዱ ለአሮን ወለደቂቁ በቃለ እግዚአብሔር በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And Moses gave the money of them that were redeemed unto Aaron and to his sons, according to the word of the LORD, as the LORD commanded Moses." +ሙሴም ኢትዮጵያይቱን አግብቶአልና ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በእርሱ ላይ ተናገሩ።,ወሐመይዎ ለሙሴ ማርያም ወአሮን በበይነ ብእሲት ኢትዮጵያዊት እንተ ነሥአ ሙሴ እስመ ብእሲተ ኢትዮጵያዊተ ነሥአ ።,And Miriam and Aaron spake against Moses because of the Ethiopian woman whom he had married: for he had married an Ethiopian woman. +እነርሱም። በውኑ እግዚአብሔር በሙሴ ብቻ ተናግሮአልን? በእኛስ ደግሞ የተናገረ አይደለምን? አሉ፤ እግዚአብሔርም ሰማ።,ወይቤሉ ቦኑ ለሙሴ ለባሕቲቱ ተናገሮ እግዚአብሔር አኮኑ ለነሂ ተናገረኑ ወሰምዐ እግዚአብሔር ።,"And they said, Hath the LORD indeed spoken only by Moses? hath he not spoken also by us? And the LORD heard it." +ሙሴም በምድር ላይ ካሉት ሰዎች ሁሉ ይልቅ እጅግ ትሑት ሰው ነበረ።,ወሙሴሰ ብእሲ የዋህ ውእቱ ጥቀ እምነ ኵሉ እጓለ እመሕያው ዘሀለ�� ውስተ ምድር ።,"(Now the man Moses was very meek, above all the men which were upon the face of the earth.)" +እግዚአብሔርም ወዲያው ሙሴንና አሮንን ማርያምንም። ሦስታችሁ ወደ መገኛኛው ድንኳን ውጡ ብሎ ተናገረ፤ ሦስቱም ወጡ።,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወለማርያም በጊዜሃ ንዑ አንትሙ ሠለስቲክሙ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And the LORD spake suddenly unto Moses, and unto Aaron, and unto Miriam, Come out ye three unto the tabernacle of the congregation. And they three came out." +እግዚአብሔርም በደመና ዓምድ ወረደ፥ በድንኳኑም ደጃፍ ቆመ፤ አሮንንና ማርያምን ጠራ፥ ሁለቱም ወጡ።,ወወረደ እግዚአብሔር በዐምደ ደመና ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወጸውዖሙ ለአሮን ወለማርያም ወሖሩ ክልኤሆሙ ።,"And the LORD came down in the pillar of the cloud, and stood in the door of the tabernacle, and called Aaron and Miriam: and they both came forth." +እርሱም። ቃሌን ስሙ፤ በመካከላችሁ ነቢይ ቢኖር፥ እኔ እግዚአብሔር በራእይ እገለጥለታለሁ፥ ወይም በሕልም እናገረዋለሁ።,ወይቤሎሙ ስምዑ ቃልየ ለእመቦ ዘኮነ ነቢየ እምውስቴትክሙ ለእግዚአብሔር በራእይ ኣስተርኢ ሎቱ ወበሕልም እትናገሮ ።,"And he said, Hear now my words: If there be a prophet among you, I the LORD will make myself known unto him in a vision, and will speak unto him in a dream." +ባሪያዬ ሙሴ ግን እንዲህ አይደለም፤ እርሱ በቤቴ ሁሉ የታመነ ነው።,ወአኮ ከመ ቍልዔየ ሙሴ ምእመን ውእቱ ውስተ ኵሉ ቤትየ ።,"My servant Moses is not so, who is faithful in all mine house." +እኔ አፍ ለአፍ በግልጥ እናገረዋለሁ፥ በምሳሌ አይደለም፤ የእግዚአብሔርንም መልክ ያያል፤ በባሪያዬ በሙሴ ላይ ትናገሩ ዘንድ ስለ ምን አልፈራችሁም? አለ።,አፈ በአፍ እትናገሮ ገሃደ ወአኮ በስውር ወርእየ ስብሐቲሁ ለእግዚአብሔር ወለምንት ኢፈራህክሙ ሐምዮቶ ለቍልዔየ ሙሴ ።,"With him will I speak mouth to mouth, even apparently, and not in dark speeches; and the similitude of the LORD shall he behold: wherefore then were ye not afraid to speak against my servant Moses?" +እግዚአብሔርም ተቈጥቶባቸው ሄደ።,ወኮነ ላዕሌሆሙ መንሱተ መዐቱ ለእግዚአብሔር ወሖሩ ።,And the anger of the LORD was kindled against them; and he departed. +ደመናውም ከድንኳኑ ተነሣ፤ እነሆም፥ ማርያም ለምጻም ሆነች፥ እንደ አመዳይም ነጭ ሆነች፤ አሮንም ማርያምን ተመለከተ፥ እነሆም፥ ለምጻም ሆና ነበር።,ወሰሰለ ደመና እምውስተ ደብተራ ወአኀዛ ለምጽ ለማርያም ወጻዕደወት ከመ በረድ ወተመይጠ አሮን ኀበ ማርያም ወናሁ አኀዛ ለምጽ ።,"And the cloud departed from off the tabernacle; and, behold, Miriam became leprous, white as snow: and Aaron looked upon Miriam, and, behold, she was leprous." +አሮንም ሙሴን። ጌታዬ ሆይ፥ ስንፍና አድርገናልና፥ በድለንማልና እባክህ፥ ኃጢአት አታድርግብን።,ወይቤሎ አሮን ለሙሴ ብቍዐኒ እግዚእየ ኢትረሲያ ለነ ኀጢአተ እስመ ኢያእመርነ ከመ አበስነ ።,"And Aaron said unto Moses, Alas, my lord, I beseech thee, lay not the sin upon us, wherein we have done foolishly, and wherein we have sinned." +ከእናቱ ሆድ በወጣ ጊዜ ግማሽ ሥጋው ተበልቶ እንደ ሞተ እርስዋ አትሁን።,ወኢንኩን ትዕሪነ ለሞት ከመ ፃእፃእ ዘይወፅእ እምነ ማኅፀነ እሙ ወተበልዐ መንፈቀ ሥጋሃ ።,"Let her not be as one dead, of whom the flesh is half consumed when he cometh out of his mother's womb." +ሙሴም ወደ እግዚአብሔር እየጮኸ። አቤቱ፥ እባክህ፥ አድናት አለው።,ወጸርኀ ሙሴ ኀበ እግዚአብሔር ወይቤ እግዚኦ ብቍዐኒ አሕይዋ ።,"And Moses cried unto the LORD, saying, Heal her now, O God, I beseech thee." +እግዚአብሔርም ሙሴን። አባትዋ ምራቁን በፊትዋ ቢተፋባት ስንኳ ሰባት ቀን ታፍር ዘንድ ይገባት ነበር፤ ሰባት ቀን ከሰፈር ውጭ ተዘግታ ትቀመጥ፥ ከዚያም በኋላ ትመለስ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ሶበ አቡሃ ተፍአ ትፍአቶ ውስተ ገጻ እምኢኀፍረትኑ ሰቡዐ መዋዕለ ለትትገሐስ አፍኣ እምትዕይንት ሰቡዐ መዋዕለ ወእምዝ ትበውእ ።,"And the LORD said unto Moses, If her father had but spit in her face, should she not be ashamed seven days? let her be shut out from the camp seven days, and after that let her be received in again." +ማርያምም ከሰፈር ውጭ ሰባት ቀን ተዘግታ ተቀመጠች፤ ማርያምም እስክትመለስ ድረስ ሕዝቡ አልተጓዙም።,ወተግሕሠት ማርያም አፍኣ እምትዕይንት ሰቡዐ መዋዕለ ወኢግዕዘ ሕዝብ እስከ ነጽሐት ማርያም ።,And Miriam was shut out from the camp seven days: and the people journeyed not till Miriam was brought in again. +ከዚያም በኋላ ሕዝቡ ከሐጼሮት ተጓዙ፥ በፋራንም ምድረ በዳ ሰፈሩ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ግዕዙ ሕዝብ እምነ አሴሮት *ወኀደሩ * ውስተ ገዳም ዘፋራን ።,"And afterward the people removed from Hazeroth, and pitched in the wilderness of Paran." +የሌዊም ልጅ የቀዓት ልጅ የይስዓር ልጅ ቆሬ ከሮቤልም ልጆች የኤልያብ ልጆች ዳታንና አቤሮን የፋሌትም ልጅ ኦን በሙሴ ላይ ተነሡ። ች የኤልያብ ልጆች ዳታንና አቤሮን የፋሌትም ልጅ ኦን በሙሴ,ወተናገሮ ቆሬ ወልደ ይስአር ወልደ ቃዓት ወልደ ሌዊ ወዳታን ወአቢሮን ደቂቀ ኤልያብ ወአውናን ወልደ ፋሌት ወልደ ሮቤል ።,"Now Korah, the son of Izhar, the son of Kohath, the son of Levi, and Dathan and Abiram, the sons of Eliab, and On, the son of Peleth, sons of Reuben, took men:" +ከእስራኤልም ልጆች ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች ከእነርሱ ጋር ወሰዱ፤ ከጉባኤው የተመረጡ ዝናቸውም የተሰማ የማኅበሩ አለቆች ነበሩ።,ወተቃወምዎ ቅድሜሁ ለሙሴ ወዕደውኒ እምውስተ ደቂቀ እስራኤል ክልኤ ምእት ወኀምሳ ዐበይተ ተዓይን ኅሩያን በውስተ ምክር ወዕደው ስሙያን ።,"And they rose up before Moses, with certain of the children of Israel, two hundred and fifty princes of the assembly, famous in the congregation, men of renown:" +በሙሴና በአሮን ላይ ተሰብስበው። ማኅበሩ ሁሉ እያንዳንዳቸው ቅዱሳን ናቸውና፥ እግዚአብሔርም በመካከላቸው ነውና እናንተ እጅግ አብዝታችኋል፤ በእግዚአብሔርም ጉባኤ ላይ ለምን ትታበያላችሁ? አሉ።,ተንሥኡ ዲበ ሙሴ ወዲበ አሮን ወይቤልዎሙ ይኩንክሙ ለክሙ እስመ ኵሉ ተዓይን ቅዱሳን ኵሎሙ ወእግዚአብሔር ሀለወ ውስቴቶሙ ወለምንት ትቀውሙ ዲበ ትዕይንቱ ለእግዚአብሔር ።,"And they gathered themselves together against Moses and against Aaron, and said unto them, Ye take too much upon you, seeing all the congregation are holy, every one of them, and the LORD is among them: wherefore then lift ye up yourselves above the congregation of the LORD?" +ሙሴም በሰማ ጊዜ በግምባሩ ወደቀ፤,ወሶበ ሰምዐ ሙሴ ወድቀ በገጹ ።,"And when Moses heard it, he fell upon his face:" +ለቆሬም ለወገኑም ሁሉ። ነገ እግዚአብሔር ለእርሱ የሚሆነውን፥ ቅዱስም የሚሆነውን ያስታውቃል፤ የመረጠውንም ሰው ወደ እርሱ ያቀርበዋል።,ወይቤሎ ለቆሬ ወለኵሉ ትዕይንቱ እንዘ ይብል ለይርአይ እግዚአብሔር ወለያእምሮሙ ለእሊአሁ ወያስተጋብኦሙ ኀቤሁ ለቅዱሳኒሁ ።,"And he spake unto Korah and unto all his company, saying, Even to morrow the LORD will shew who are his, and who is holy; and will cause him to come near unto him: even him whom he hath chosen will he cause to come near unto him." +እንዲሁ አድርጉ፤ ቆሬና ወገንህ ሁሉ፥ ጥናዎቹን ውሰዱ፤,ወከመዝ ግበሩ አንትሙ ንሥኡ ለክሙ መዓጥንተ ቆሬ ወኵሉ ትዕይንቱ ።,"This do; Take you censers, Korah, and all his company;" +ነገም በእግዚአብሔር ፊት እሳት አድርጉባቸው፥ ዕጣንም ጨምሩባቸው፤ እንዲህም ይሆናል፤ እግዚአብሔር የሚመርጠው እርሱ ቅዱስ ይሆናል፤ እናንተ የሌዊ ልጆች ሆይ እጅግ አብዝታችኋል ብሎ ተናገራቸው።,ወደዩ ውስቴቱ እሳተ ወደዩ ዲቤሁ ዕጣነ ቅድመ እግዚአብሔር ጌሠመ ወይኩን ዝክቱ ብእሲ ዘኀርየ እግዚአብሔር ቅዱሰ ይኩኖሙ ለደቂቀ ሌዊ ።,"And put fire therein, and put incense in them before the LORD to morrow: and it shall be that the man whom the LORD doth choose, he shall be holy: ye take too much upon you, ye sons of Levi." +ሙሴም ቆሬን አለው። እናንተ የሌዊ ልጆች፥ ስሙ፤,ወይቤሎ ሙሴ ለቆሬ ስምዑኒ ደቂቀ ሌዊ ።,"And Moses said unto Korah, Hear, I pray you, ye sons of Levi:" +የእ��ራኤል አምላክ ከእስራኤል ማኅበር የለያችሁ፥ የእግዚአብሔርንም ማደሪያ አገልግሎት ትሠሩ ዘንድ፥ እንድታገለግሉአቸውም በማኅበሩ ፊት ትቆሙ ዘንድ ወደ እርሱ ያቀረባችሁ አይበቃችሁምን?,ታስተንእስዎኑ አንትሙ ለዝንቱ ዘኀርየክሙ አምላከ እስራኤል እምነ ትዕይንቶሙ ለእስራኤል ወአቅረበክሙ ኀቤሁ ከመ ትግበሩ ምግባረ ደብተራሁ ለእግዚአብሔር ወትቁሙ ቅድመ ትዕይንት ወትትለአክዎ ።,"Seemeth it but a small thing unto you, that the God of Israel hath separated you from the congregation of Israel, to bring you near to himself to do the service of the tabernacle of the LORD, and to stand before the congregation to minister unto them?" +አንተን ከአንተም ጋር የሌዊን ልጆች ወንድሞችህን ሁሉ ወደ እርሱ አቅርቦአል፤ ክህነትንም ደግሞ ትፈልጋላችሁን?,ወአቅረበከ ለከ ወለአኀዊከ ደቂቀ ሌዊ ምስሌከ ወትፈቅዱ ትኩኑ ካህናተ ።,"And he hath brought thee near to him, and all thy brethren the sons of Levi with thee: and seek ye the priesthood also?" +ስለዚህም አንተና ወገንህ ሁሉ በእግዚአብሔር ላይ ተሰብስባችኋል፤ በእርሱም ላይ ታጕረመርሙ ዘንድ አሮን ማን ነው?,ወከማሁ አንተኒ ወኵሉ ትዕይንትከ እንተ አንገለገት ላዕለ እግዚአብሔር ወአሮን ምንት ውእቱ ከመ ታንጐርጕሩ ላዕሌሁ ።,"For which cause both thou and all thy company are gathered together against the LORD: and what is Aaron, that ye murmur against him?" +ሙሴም የኤልያብን ልጆች ዳታንና አቤሮንን እንዲጠሩአቸው ላከ፤ እነርሱም። አንመጣም፤,ወለአከ ሙሴ ይጸውዕዎሙ ለዳታን ወለአቤሮን ደቂቀ ኤልያብ ወይቤሉ ኢንመጽእ ።,"And Moses sent to call Dathan and Abiram, the sons of Eliab: which said, We will not come up:" +በምድረ በዳ ትገድለን ዘንድ ወተትና ማር ከምታፈስሰው ምድር ያወጣኸን አይበቃህምን? ደግመህ በእኛ ላይ ራስህን አለቃ ታደርጋለህን?,ታስተንእስኑአ ዘንተአ ዘአባእከነአ ውስተአ ምድርአ እንተ ትውሕዝአ ሐሊበአ ወመዓረአ ዘቀተልከነአ ውስተ ገዳምአ ከመ ትትመልአክአ ለነአ ።,"Is it a small thing that thou hast brought us up out of a land that floweth with milk and honey, to kill us in the wilderness, except thou make thyself altogether a prince over us?" +ደግሞ ወተትና ማር ወደምታፈስስ ምድር አላገባኸንም፥ እርሻና ወይንም አላወረስኸንም፤ የእነዚህንስ ሰዎች ዓይኖቻቸውን ታወጣለህን? አንመጣም አሉ።,መልአክኑአ አንተሂአ ካዕበአ ውስተ ምድርኑአ እንተአ ትውሕዝአ ሐሊበአ ወመዓረአ አባእከነአ ዘንተአ ዘወሀብከነአ መክፈልተአ ውስተአ ገዳምአ ወአዕጻደ ወይንሂአ ዝክቱኑአ አዕይንቲሆሙ ለእልክቱአ ዕደውአ ዘአውጻእከአ ኢንመጽእአ ።,"Moreover thou hast not brought us into a land that floweth with milk and honey, or given us inheritance of fields and vineyards: wilt thou put out the eyes of these men? we will not come up." +ሙሴም እጅግ ተቈጣ፥ እግዚአብሔርንም። ወደ ቍርባናቸው አትመልከት፤ እኔ ከእነርሱ አንድ አህያ ስንኳ አልወሰድሁም፥ ከእነርሱም አንድ ሰው አልበደልሁም አለው።,ወአክበደ ተክዞ ሙሴ ጥቀ ወይቤሎ ለእግዚአብሔር ኢትነጽር ውስተ መሥዋዕቶሙ አልቦ ዘነሣእኩ ወኢዘአሐዱ እምኔሆሙ ተፈቲውየ ወአልቦ ዘአሕሠምኩ ወኢላዕለ አሐዱ እምኔሆሙ ።,"And Moses was very wroth, and said unto the LORD, Respect not thou their offering: I have not taken one ass from them, neither have I hurt one of them." +ሙሴም ቆሬን። ነገ አንተ፥ ወገንህም ሁሉ፥ አሮንም በእግዚአብሔር ፊት ሁኑ፤,ወይቤሎ ሙሴ ለቆሬ ቀድስ ትዕይንተከ ወኩኑ ድልዋነ ቅድመ እግዚአብሔር አንተ ወእሙንቱ ወአሮን ለጌሠም ።,"And Moses said unto Korah, Be thou and all thy company before the LORD, thou, and they, and Aaron, to morrow:" +ሁላችሁም ጥናዎቻችሁን ውሰዱ፥ ዕጣንም አድርጉባቸው፥ እያንዳንዳችሁም ጥናዎቻችሁን ወደ እግዚአብሔር ፊት አምጡ፥ ሁለት መቶ አምሳ ጥናዎች፤ አንተ ደግሞ አሮንም ጥናዎቻችሁን አምጡ አለው።,ወይንሣእ ፩፩ማዕጠንቶ ወደዩ ዕጣነ ወያብእ አሐዱ አ���ዱ ማዕጠንቶ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And take every man his censer, and put incense in them, and bring ye before the LORD every man his censer, two hundred and fifty censers; thou also, and Aaron, each of you his censer." +እያንዳንዱም ጥናውን ወሰደ፥ እሳትም አደረገበት፥ ዕጣንም ጨመረበት፥ ከሙሴና ከአሮንም ጋር በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ቆመ።,ወነሥአ አሐዱ አሐዱ ማዕጠንቶ ወወደዩ ውስቴቱ እሳተ ወወደዩ ውስቴቱ ዕጣነ ወቆመ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ሙሴ ወአሮን ።,"And they took every man his censer, and put fire in them, and laid incense thereon, and stood in the door of the tabernacle of the congregation with Moses and Aaron." +ቆሬም ማኅበሩን ሁሉ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ በእነርሱ ላይ ሰበሰበ፤ የእግዚአብሔርም ክብር ለማኅበሩ ሁሉ ተገለጠ።,ወሮዶሙ ቆሬ ምስለ ኵሉ ትዕይንቱ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወአስተርአየ ስብሐተ እግዚአብሔር ለኵሉ ትዕይንት ።,And Korah gathered all the congregation against them unto the door of the tabernacle of the congregation: and the glory of the LORD appeared unto all the congregation. +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ፤,"And the LORD spake unto Moses and unto Aaron, saying," +ሁሉን በቅጽበት አጠፋቸው ዘንድ ከዚህ ማኅበር መካከል ፈቀቅ በሉ።,ተገሐሡ እምነ ማእከሎሙ ለዝንቱ ትዕይንት ወአጠፍኦሙ በምዕር ።,"Separate yourselves from among this congregation, that I may consume them in a moment." +እነርሱም በግምባራቸው ወድቀው። አምላክ ሆይ፥ አንተ የሰው ሁሉ ነፍስ አምላክ፥ አንድ ሰው ኃጢአት ቢሠራ አንተ በማኅበሩ ሁሉ ላይ ትቈጣለህን? አሉ።,ወወድቁ በገጾሙ ወይቤሉ እግዚኦ አምላኮ ለኵሉ መንፈስ ወለኵሉ ዘሥጋ ለእመ ፩ብእሲ አበሰ ዲበ ኵሉኑ ትዕይንት ይከውን መዐተ እግዚአብሔር ።,"And they fell upon their faces, and said, O God, the God of the spirits of all flesh, shall one man sin, and wilt thou be wroth with all the congregation?" +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለማኅበሩ። ከቆሬና ከዳታን ከአቤሮንም ማደሪያ ዙሪያ ፈቀቅ በሉ ብለህ ንገራቸው።,ንግሮሙ ለትዕይንት ወይትገሐሡ እምነ አውደ ትዕይንተ ቆሬ ።,"Speak unto the congregation, saying, Get you up from about the tabernacle of Korah, Dathan, and Abiram." +ሙሴም ተነሥቶ ወደ ዳታንና ወደ አቤሮን ሄደ፤ የእስራኤልም ሽማግሌዎች ተከተሉት።,ወተንሥአ ሙሴ ወሖረ ኀበ ዳታን ወአቤሮን ወሖሩ ምስሌሁ ኵሎሙ አዕሩገ እስራኤል ።,And Moses rose up and went unto Dathan and Abiram; and the elders of Israel followed him. +ማኅበሩንም። እባካችሁ፥ ከእነዚህ ክፉዎች ድንኳን ፈቀቅ በሉ፤ በኃጢአታቸውም ሁሉ እንዳትጠፉ ለእነርሱ የሆነውን ሁሉ አትንኩ ብሎ ተናገራቸው።,ወነገሮሙ ለትዕይንት ወይቤሎሙ ተገሐሡ እምነ ኀበ ተዓይኒሆሙ ለእሉ ሰብእ እኩያን ወኢትግስሱ እምነ ኵሉ ዘዚአሆሙ ከመ ኢትትኀጐሉ በኵሉ ኀጣውኢሆሙ ።,"And he spake unto the congregation, saying, Depart, I pray you, from the tents of these wicked men, and touch nothing of theirs, lest ye be consumed in all their sins." +ከቆሬና ከዳታን ከአቤሮንም ማደሪያ ከዙሪያውም ሁሉ ፈቀቅ አሉ፤ ዳታንና አቤሮንም ሴቶቻቸውም ልጆቻቸውም ሕፃናቶቻቸውም ወጥተው በድንኳኖቻቸው ደጃፍ ቆሙ።,ወተግሕሡ እምነ አውደ ትዕይንተ ቆሬ ወወፅኡ ዳታን ወአቢሮን ወቆሙ ኀበ ኆኅተ ደብተራሆሙ ወአንስቲያሆሙኒ ወደቂቆሙኒ ወንዋዮሙኒ ።,"So they gat up from the tabernacle of Korah, Dathan, and Abiram, on every side: and Dathan and Abiram came out, and stood in the door of their tents, and their wives, and their sons, and their little children." +ሙሴም አለ። ይህን ሥራ ሁሉ አደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ላከኝ እንጂ ከልቤ እንዳይደለ በዚህ ታውቃላችሁ።,ወይቤ ሙሴ ቦዝንቱ ታአምሩ ከመ እግዚአብሔር ፈነወኒ ከመ እግበር ዘንተ ግብረ ኵሎ ከመ አኮ እምልብየ ፤,"And Moses said, Hereby ye shall know that the LORD hath sent me to do all these works; for I have not done them of mine own mind." +እነዚህ ሰዎች ሰው እንደሚሞት ቢሞቱ፥ ወይም እንደ ሰው ሁሉ ቢቀሠፉ እግዚአብሔር አልላከኝም።,ከመ ኢይሙቱ ከመ ሞተ ሰብእ ወከመ ኢኮነ መቅሠፍቶሙ ከመ መቅሠፍተ ሰብእ ለእሉ አኮኑ እግዚአብሔር ፈነወኒ ።,"If these men die the common death of all men, or if they be visited after the visitation of all men; then the LORD hath not sent me." +እግዚአብሔር ግን አዲስ ነገር ቢፈጥር፥ ምድርም አፍዋን ከፍታ እነርሱን ለእነርሱም ያለውን ሁሉ ብትውጣቸው፥ በሕይወታቸውም ወደ ሲኦል ቢወርዱ፥ ያን ጊዜ እነዚህ ሰዎች እግዚአብሔርን እንደ ናቁ ታውቃላችሁ።,እንበለ በተርኅዎተ ምድር ዘያርኢ እግዚአብሔር ወታበቁ ምድር አፉሃ ወትውኅጦሙ ወለአብያቲሆሙኒ ወለደባትሪሆሙኒ ወለኵሉ ዘዚአሆሙ ወይወርዱ ሕያዋኒሆሙ ውስተ ሲኦል ወያአምሩ ከመ ያምዕዕዎ እሉ ሰብእ ለእግዚአብሔር ።,"But if the LORD make a new thing, and the earth open her mouth, and swallow them up, with all that appertain unto them, and they go down quick into the pit; then ye shall understand that these men have provoked the LORD." +እንዲህም ሆነ፤ ይህን ቃል ሁሉ መናገር በፈጸመ ጊዜ ከበታቻቸው ያለው መሬት ተሰነጠቀ፤,ወሶበ አኅለቀ ተናግሮ ኵሎ ዘንተ ነገረ ተሠጠት ምድር በታሕተ እገሪሆሙ ።,"And it came to pass, as he had made an end of speaking all these words, that the ground clave asunder that was under them:" +ምድሪቱም አፍዋን ከፍታ እነርሱን ቤተ ሰቦቻቸውንም፥ ለቆሬም የነበሩትን ሰዎች ሁሉ፥ ዕቃዎቻቸውንም ሁሉ ዋጠቻቸው።,ወተርኅወት ምድር ወውሕጠቶሙ ወለአብያቲሆሙ ወኵሉ ሰብእ እለ ሀለዉ ምስለ ቆሬ ወለአንስቲያሆሙኒ ።,"And the earth opened her mouth, and swallowed them up, and their houses, and all the men that appertained unto Korah, and all their goods." +እነርሱም ለእነርሱም የነበሩ ሁሉ በሕይወታቸው ወደ ሲኦል ወረዱ፤ ምድሪቱም ተዘጋችባቸው፥ ከጉባኤውም መካከል ጠፉ።,ወወረዱ እሙንቱ ወኵሉ ዘዚአሆሙ ሕያዋኒሆሙ ውስተ ሲኦል ወከደነቶሙ ምድር ወተሐጕሉ እምነ ማእከለ ትዕይንት ።,"They, and all that appertained to them, went down alive into the pit, and the earth closed upon them: and they perished from among the congregation." +በዙሪያቸው የነበሩ የእስራኤል ልጆች ሁሉ ከጩኸታቸው የተነሣ። ምድሪቱ እንዳትውጠን ብለው በረሩ።,ወኵሉ እስራኤል እለ አውዶሙ ጐዩ እምነ ቃሎሙ እንዘ ይብሉ ከመ ኢተኀጠነ ለነሂ ምድር ።,"And all Israel that were round about them fled at the cry of them: for they said, Lest the earth swallow us up also." +እሳትም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጥታ ያጥኑ የነበሩትን ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች በላች።,ወወፅአት እሳት እምኀበ እግዚአብሔር ወበልዐቶሙ ለእልክቱ ፪፻ወ፶ዕደው እለ አብኡ ዕጣነ ።,"And there came out a fire from the LORD, and consumed the two hundred and fifty men that offered incense." +እንዲህም ሆነ፤ ሙሴ ማደሪያውን ፈጽሞ ከተከለ በኋላ፥ እርሱንና ዕቃውን ሁሉ ከቀባና ከቀደሰ በኋላ፥ መሠዊያውንና ዕቃውንም ሁሉ ከቀባና ከቀደሰ በኋላ፤,ወኮነ በዕለት እንተ ፈጸመ ሙሴ ተኪሎታ ለደብተራ ወቀብአ ወቀደሳ ወለኵሉ ንዋያ ወምሥዋዕኒ ወኵሉ ንዋዩ ወቀብኦሙ ወቀደሶሙ ፤,"And it came to pass on the day that Moses had fully set up the tabernacle, and had anointed it, and sanctified it, and all the instruments thereof, both the altar and all the vessels thereof, and had anointed them, and sanctified them;" +የእስራኤል አለቆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ቍርባናቸውን አቀረቡ፤ እነዚህም ከተቈጠሩት በላይ የተሾሙ የነገዶች አለቆች ነበሩ።,ወአምጽኡ መላእክተ እስራኤል ዐሠርቱ ወክልኤቱ መላእክት ዘዘ አብያተ አበዊሆሙ እሉ ውእቶሙ መላእክተ ነገዶሙ እለ ተሠይሙ ዲበ ምስፍናሆሙ ።,"That the princes of Israel, heads of the house of their fathers, who were the princes of the tribes, and were over them that were numbered, offered:" +መባቸውንም በእግዚአብሔር ፊት አቀረቡ፥ የተከደኑ ስድስት ሰረገሎች አሥራ ሁለ���ም በሬዎች፤ በየሁለቱም አለቆች አንድ ሰረገላ አቀረቡ፥ ሁሉም እያንዳንዱ አንድ በሬ በማደሪያው ፊት አቀረቡ።,ወአምጽኡ ቍርባኖሙ ቅድመ እግዚአብሔር ፤ ስድስቱ ሰረገላት ሠናያን ወዐሠርቱ ወክልኤቱ አልህምት ለለአሐዱ ሰረገላ በበክልኤቱ አልህምቱ ዘሰረገላት እምነ ክልኤቱ ክልኤቱ መላእክት ወሶር እምኀበ አሐዱ አሐዱ ፤ ወአምጽኡ ቅድመ ደብተራ ።,"And they brought their offering before the LORD, six covered wagons, and twelve oxen; a wagon for two of the princes, and for each one an ox: and they brought them before the tabernacle." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለመገናኛው ድንኳን ማገልገል ይሆን ዘንድ ከእነርሱ ተቀብለህ ለሌዋውያን ለእያንዳንዱ እንደ አገልግሎታቸው ስጣቸው።,ንሣእ እምኔሆሙ ወይኩን ዘይትቀነይ ለምግባረ ደብተራ ዘመርጡል ወሀቦሙ ለሌዋውያን ለለ፩እምኔሆሙ በከመ ምግባሮሙ ።,"Take it of them, that they may be to do the service of the tabernacle of the congregation; and thou shalt give them unto the Levites, to every man according to his service." +ሙሴም ሰረገሎችንና በሬዎችን ተቀብሎ ለሌዋውያን ሰጣቸው።,ወነሥአ ሙሴ ውእተ ሰረገላ ወአልህምቶኒ ወወሀቦሙ ለሌዋውያን ።,"And Moses took the wagons and the oxen, and gave them unto the Levites." +ለጌድሶን ልጆች እንደ አገልግሎታቸው ሁለት ሰረገሎችንና አራት በሬዎችን ሰጣቸው።,፪ሰረገላተ ወ፬አልህምተ ወሀቦሙ ለደቂቀ ጌድሶን በአምጣነ ምግባሮሙ ።,"Two wagons and four oxen he gave unto the sons of Gershon, according to their service:" +ከካህኑም ከአሮን ልጅ ከኢታምር እጅ በታች ላሉት ለሜራሪ ልጆች እንደ አገልግሎታቸው አራት ሰረገሎችንና ስምንት በሬዎችን ሰጣቸው።,ወ፬ሰረገላተ ወ፰አልህምተ ወሀቦሙ ለደቂቀ ሜራሪ በአምጣነ ምግባሮሙ ወላዕለ ይታመር ወልደ አሮን ካህን እሙንቱ ።,"And four wagons and eight oxen he gave unto the sons of Merari, according unto their service, under the hand of Ithamar the son of Aaron the priest." +ለቀዓት ልጆች ግን መቅደሱን ማገልገል የእነርሱ ነውና፥ በትከሻቸውም ይሸከሙት ነበርና ምንም አልሰጣቸውም።,ወለደቂቀ ቃዓትሰ ኢወሀቦሙ እስመ ግብረ ቅድሳት ሕቢቶሙ ወበመትከፍቶሙ ይጸውርዎ ።,But unto the sons of Kohath he gave none: because the service of the sanctuary belonging unto them was that they should bear upon their shoulders. +መሠዊያውም በተቀባ ቀን አለቆቹ መሠዊያውን ለመቀደስ ቍርባንን አቀረቡ፤ አለቆችም መባቸውን በመሠዊያው ፊት አቀረቡ።,ወአምጽኡ መላእክት ለመድቅሐ ምሥዋዕ በዕለት እንተ ባቲ ቀብአ አምጽኡ መላእክት ቍርባኖሙ ቅድመ ምሥዋዕ ።,"And the princes offered for dedicating of the altar in the day that it was anointed, even the princes offered their offering before the altar." +እግዚአብሔርም ሙሴን። አለቆቹ መሠዊያውን ለመቀደስ መባቸውን እያንዳንዱ በቀን በቀኑ ያቅርቡ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ አሐዱ አሐዱ መልአክ ለለ ዕለቱ ያብእ ቍርባኖ መልአክ በበ ዕለቶሙ ለመድቅሐ ምሥዋዕ ።,"And the LORD said unto Moses, They shall offer their offering, each prince on his day, for the dedicating of the altar." +በመጀመሪያውም ቀን መባውን ያቀረበ ከይሁዳ ነገድ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ነበረ።,ወዘያበውእ በቀዳሚት ዕለት ቍርባኖ ነአሶን ወልደ አሚናዳብ መልአኮሙ ለነገደ ይሁዳ ።,"And he that offered his offering the first day was Nahshon the son of Amminadab, of the tribe of Judah:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,ወአብአ ቍርባኖ ፤ መጽብሕ ዘብሩር አሐዱ ዘምእተ ወሠላሳ ሐሳቡ ወአሐዱ ፍያል ዘብሩር ዘሰብዓ በሰቅሎን ውእቱ በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"And his offering was one silver charger, the weight thereof was an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them were full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል አሐዱ ዘዐሥሩ ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One spoon of ten shekels of gold, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ላህም አሐዱ እምውስተ አልህምት ወበግዕ ኣሐዱ ወማሕስአ በግዕ አሐዱ ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ እምውስተ አጣሊ አሐዱ በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የአሚናዳብ ልጅ የነአሶን መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ክልኤ ዕጐልት ወኀምስቱ አባግዕ ወኀምስቱ አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለነአሶን ወልደ አሚናዳብ ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Nahshon the son of Amminadab." +በሁለተኛውም ቀን የይሳኮር አለቃ የሶገር ልጅ ናትናኤል አቀረበ።,ወበሳኒት ዕለት አብአ ናተናኤል ወልደ ሶገር መልአኮሙ ለነገደ ይስካር ።,"On the second day Nethaneel the son of Zuar, prince of Issachar, did offer:" +ለመባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉትን፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነውን አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነውን አንድ የብር ድስት፤,ወአብአ ቍርባኖ ፤ መጽብኅ ዘብሩር ፩ዘ፻ወ፴ሐሳቡ ወፍያል ዘብሩር ፩ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"He offered for his offering one silver charger, the weight whereof was an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላውን ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነውን አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One spoon of gold of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕስአ በግዕ ፩ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ እምውስተ አጣሊ ፩በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች አቀረበ፤ የሶገር ልጅ የናትናኤ መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ፪እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለናትናኤል ወልደ ሶገር ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Nethaneel the son of Zuar." +በሁለተኛውም ቀን የይሳኮር አለቃ የሶገር ልጅ ናትናኤል አቀረበ።,ወበሣልስት ዕለት አብአ መልአኮሙ ለደቂቀ ዛቡሎን ኤልያብ ወልደ ኬሎን ቍርባኖ ።,"On the third day Eliab the son of Helon, prince of the children of Zebulun, did offer:" +ለመባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉትን፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነውን አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆvንውንአንድ የብር ድስት፤,መጽብኅ ፩ዘብሩር ዘ፻ወ፴ሐሳቡ ወፍያል ፩ዘብሩር ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅ���እ ለመሥዋዕት ።,"His offering was one silver charger, the weight whereof was an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላውን ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነውን አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One golden spoon of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕስአ በግዕ ፩ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች አቀረበ የሶገር ልጅ የናትናኤል መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ፪እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለኤልያብ ወልደ ኬሎን ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Eliab the son of Helon." +በሦስተኛውም ቀን የዛብሎን ልጆች አለቃ የኬሎን ልጅ ኤልያብ፤,ወበራብዕት ዕለት አብአ መልአኮሙ ለደቂቀ ሮቤል ኤሊሱር ወልደ ሴድዩር ቍርባኖ ።,"On the fourth day Elizur the son of Shedeur, prince of the children of Reuben, did offer:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,መጽብሕ ዘብሩር ፩ዘ፻ወ፴ሐሳቡ ወፍያል ዘብሩር ፩ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"His offering was one silver charger of the weight of an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One golden spoon of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ፩ወማሕስአ በግዕ ፩ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የኬሎን ልጅ የኤልያብ መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ፪እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለኤሊሱር ወልደ ሴድዩር ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Elizur the son of Shedeur." +በአራተኛውም ቀን የሮቤል ልጆች አለቃ የሰዲዮር ልጅ ኤሊሱር፤,ወበኃምስት ዕለት አብአ መልአኮሙ ለደቂቀ ስምዖን ሰላሚዬል ወልደ ሱሪስዴ ቍርባኖ ።,"On the fifth day Shelumiel the son of Zurishaddai, prince of the children of Simeon, did offer:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,መጽብኅ ዘብሩር ፩ዘ፻ወ፴ሐሳቡ ወፍያል ዘብሩር ፩ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"His offering was one silver charger, the weight whereof was an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One golden spoon of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕሥአ በግዕ ፩ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የሰዲዮር ልጅ የኤሊሱር መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ፪እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለሰላሚዬል ወልደ ሱሪስዴ ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Shelumiel the son of Zurishaddai." +በአምስተኛውም ቀን የስምዖን ልጆች አለቃ የሱሪሰዳይ ልጅ ሰለሚኤል፤,ወበሳድስት ዕለት አብአ መልአኮሙ ለደቂቀ ጋድ ኤሊሳፍ ወልደ ራጕኤል ቍርባኖ ።,"On the sixth day Eliasaph the son of Deuel, prince of the children of Gad, offered:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,መጽብሕ ፩ዘብሩር ዘሐሳቡ ፻ወ፴ወፍያል ፩ዘብሩር ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"His offering was one silver charger of the weight of an hundred and thirty shekels, a silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One golden spoon of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕሥአ በግዕ ፩ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ እምውስተ አጣሊ ፩በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የሱሪሰዳይ ልጅ የሰለሚኤል መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒትኒ ፪እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለኤሊሳፍ ወልደ ራጕኤል ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Eliasaph the son of Deuel." +በስድስተኛውም ቀን የጋድ ልጆች አለቃ የራጉኤል ልጅ ኤሊሳፍ፤,ወበሳብዕት ዕለት አብአ መልአኮሙ ለደቂቀ ኤፍሬም ኤሊሳማ ወልደ ኤሚዩድ ቍርባኖ ።,"On the seventh day Elishama the son of Ammihud, prince of the children of Ephraim, offered:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ማዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,መጽብሕ ፩ዘብሩር ዘ፻ወ፴ሐሳቡ ወፍያል ፩ዘብሩር ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"His offering was one silver charger, the weight whereof was an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One golden spoon of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕስአ በግዕ ፩ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የራጉኤል ልጅ የኤሊሳፍ መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ክልኤ እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለኤሊሰማ ወልደ ኤምዩድ ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Elishama the son of Ammihud." +በሰባተኛውም ቀን የኤፍሬም ልጆች አለቃ የዓሚሁድ ልጅ ኤሊሳማ፤,ወበሳምንት ዕለት አብአ መልአኮሙ ለደቂቀ መናሴ ገማሊዬል ወልደ ፈዳሱር ቍርባኖ ።,"On the eighth day offered Gamaliel the son of Pedahzur, prince of the children of Manasseh:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑ ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,መጽብሕ ፩ዘብሩር ዘ፻ወ፴ሐሳቡ ወፍያል ፩ዘብሩር ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"His offering was one silver charger of the weight of an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One golden spoon of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕስእ ፩ዘበግዕ ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የዓሚሁድ ልጅ የኤሊሳማ መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ፪እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለገማልዬል ወልደ ፈዳሱር ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Gamaliel the son of Pedahzur." +በስምንተኛውም ቀን የምናሴ ልጆች አለቃ የፍዳሱር ልጅ ገማልኤል፤,ወበታስዕት ዕለት አብአ መልአኮሙ ለደቂቀ ብንያሚ አቢዳን ወልደ ጋድዮን ቍርባኖ ።,"On the ninth day Abidan the son of Gideoni, prince of the children of Benjamin, offered:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,መጽብሕ ፩ዘብሩር ዘ፻ወ፴ሐሳቡ ወፍያል ፩ዘብሩር ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"His offering was one silver charger, the weight whereof was an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One golden spoon of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠል መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕስአ በግዕ ፩ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የፍዳሱር ልጅ የገማልኤል መባ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ፪እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለአቢዳን ወልደ ጋድዮን ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Abidan the son of Gideoni." +በዘጠነኛውም ቀን የብንያም ልጆች አለቃ የጋዴዮን ልጅ አቢዳን፤,ወበዓሥርት ዕለት አብአ መልአኮሙ ለደቂቀ ዳን ኣኪየዜር ወልደ አሚስዴ ቍርባኖ ።,"On the tenth day Ahiezer the son of Ammishaddai, prince of the children of Dan, offered:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,መጽብሕ ፩ዘብሩር ዘ፻ወ፴ሐሳቡ ወፍያል ፩ዘብሩር ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"His offering was one silver charger, the weight whereof was an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One golden spoon of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕስአ በግዕ ፩ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የጋዴዮን ልጅ የአቢዳን መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ፪እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለአኪየዜር ወልደ አሚስዴ ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Ahiezer the son of Ammishaddai." +በአሥረኛውም ቀን የዳን ልጆች አለቃ የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር፤,ወአመ ዐሡር ወአሚር አብአ መልአኮሙ ለደቂቀ አሴር ፋጌሔል ወልደ ኤክራን ቍርባኖ ።,"On the eleventh day Pagiel the son of Ocran, prince of the children of Asher, offered:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,መጽብሕ ፩ዘብሩር ዘ፻ወ፴ሐሳቡ ወፍያል ፩ዘብሩር ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"His offering was one silver charger, the weight whereof was an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One golden spoon of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕስአ በግዕ ፩ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የአሚሳዳይ ልጅ የአኪዔዘር መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ክልኤ እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለፋጌሔል ወልደ ኤክራን ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Pagiel the son of Ocran." +በአሥራ አንደኛውም ቀን የአሴር ልጆች አለቃ የኤክራን ልጅ ፋግኤል፤,ወአመ ዐሡሩ ወሰኑይ አብአ መልአኮሙ ለደቂቀ ንፍታሌም አኪሬ ወልደ ኤናን ቍርባኖ ።,"On the twelfth day Ahira the son of Enan, prince of the children of Naphtali, offered:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,መጽብሕ ፩ዘብሩር ዘ፻ወ፴ሐሳቡ ወፍያል ፩ዘብሩር ዘ፸በሰቅሎን በሰቅል ዘቅዱስ ወክልኤሆሙ ምሉኣን ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለመሥዋዕት ።,"His offering was one silver charger, the weight whereof was an hundred and thirty shekels, one silver bowl of seventy shekels, after the shekel of the sanctuary; both of them full of fine flour mingled with oil for a meat offering:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛኑ አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወጻሕል ፩ዘ፲ወርቁ ወምሉእ ዕጣነ ።,"One golden spoon of ten shekels, full of incense:" +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤,ወላህም ፩እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕስአ በግዕ ፩ዘዓመት ለመሥዋዕት ።,"One young bullock, one ram, one lamb of the first year, for a burnt offering:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,One kid of the goats for a sin offering: +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የኤክራን ልጅ የፋግኤል መባ ይህ ነበረ።,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ፪እጐልት ወ፭አባግዕ ወ፭አጣሊ ወ፭አባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ዝንቱ ውእቱ ቍርባኑ ለአኪሬ ወልደ ኤናን ።,"And for a sacrifice of peace offerings, two oxen, five rams, five he goats, five lambs of the first year: this was the offering of Ahira the son of Enan." +በአሥራ ሁለተኛውም ቀን የንፍታሌም ልጆች አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ፤,ከመዝ ውእቱ መድቅሐ ምሥዋዕ ዘአመ ቀብኦ ዘእምኀበ መላእክቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ፤ መጽብሕ ዐሠርቱ ወክልኤቱ ዘብሩር ወፍያል ዘብሩር ፲ወ፪ወጻኅል ዘወርቅ ፲ወ፪ ።,"This was the dedication of the altar, in the day when it was anointed, by the princes of Israel: twelve chargers of silver, twelve silver bowls, twelve spoons of gold:" +መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤,ወለለ ፩መጽብኅ ፻ወ፴በሰቅሎን ወ፸በሰቅሎን ለለ፩ፍያል ወኵሉ ብሩሩ ለውእቱ ንዋይ ዕሥራ ምእት ወአርባዕቱ ምእት ሰቅል በሰቅሎ ዘቅዱስ ።,"Each charger of silver weighing an hundred and thirty shekels, each bowl seventy: all the silver vessels weighed two thousand and four hundred shekels, after the shekel of the sanctuary:" +ዕጣንም የተሞላ ሚዛ��� አሥር ሰቅል የሆነ አንድ የወርቅ ጭልፋ፤,ወዐሠርቱ ወክልኤቱ አጽሕልት ዘወርቅ እለ ምሉኣን ዕጣነ ወኵሉ ወርቆሙ ለውእቶሙ አጽሕልት ምእት ወዕሥራ ወርቆሙ ።,"The golden spoons were twelve, full of incense, weighing ten shekels apiece, after the shekel of the sanctuary: all the gold of the spoons was an hundred and twenty shekels." +ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥,ወኵሉ አልህምት ዘመሥዋዕት ፲ወ፪አልህምት ወአባግዕ ፲ወ፪ወማሕስአ አባግዕ ፲ወ፪ዘዘ ዓመት ለመሥዋዕትኒ ወለሞጻሕትኒ ወ፲ወ፪ሐራጊት እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,"All the oxen for the burnt offering were twelve bullocks, the rams twelve, the lambs of the first year twelve, with their meat offering: and the kids of the goats for sin offering twelve." +አንድ የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት፤ ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤,ወለመሥዋዕተ መድኀኒት ዕሥራ ወአርባዕቱ እጐልት ወአባግዕ ስሳ ወአጣሊ ፷ወአባግዕ አንስት ዘዘ ዓመት ንጹሓት ፷ ፤ ከመዝ ውእቱ መድቅሐ ምሥዋዕ እምድኅረ ፈጸመ እደዊሁ ወእምድኅረ ቀብአ ።,"And all the oxen for the sacrifice of the peace offerings were twenty and four bullocks, the rams sixty, the he goats sixty, the lambs of the first year sixty. This was the dedication of the altar, after that it was anointed." +ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የዔናን ልጅ የአኪሬ መባ ይህ ነበረ።,ወሶበ ይበውእ ሙሴ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ከመ ይትናገሮ ወሰምዐ ቃለ እግዚአብሔር እንዘ ይትናገሮ እምነ መልዕልተ ምሥሃል ዘዲበ ታቦት ዘመርጡል እምነ ማእከለ ክልኤቱ ኪሩብ ወይትናገር ምስሌሁ ።,"And when Moses was gone into the tabernacle of the congregation to speak with him, then he heard the voice of one speaking unto him from off the mercy seat that was upon the ark of testimony, from between the two cherubims: and he spake unto him." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው። ሰው ወይም ሴት ለእግዚአብሔር ራሱን የተለየ ያደርግ ዘንድ የናዝራዊነት ስእለት ቢሳል፥,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ብእሲ አው ብእሲት ዘአዕበየ በፂዐ ብፅዓተ ከመ ያንጽሕ ርእሶ ለእግዚአብሔር ፤,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, When either man or woman shall separate themselves to vow a vow of a Nazarite, to separate themselves unto the LORD:" +ከወይን ጠጅና ከሚያሰክር መጠጥ ራሱን የተለየ ያድርግ፤ ከወይን ወይም ከሌላ ነገር የሚገኘውን ሆምጣጤ አይጠጣ፥ የወይንም ጭማቂ አይጠጣ፤ የወይን እሸት ወይም ዘቢብ አይብላ።,እምነ ወይን ወእምነ ሜስ ያንጽሕ ርእሶ ወእምነ ብሒእ ወይን ወእምነ ብሒእ ሜስ ኢይስተይ ወእምነ ኵሉ ዘይትገበር እምአስካል ኢይስተይ ወአስካለ ወዘቢበ ኢይብላዕ በኵሉ መዋዕለ ብፅዓቲሁ ።,"He shall separate himself from wine and strong drink, and shall drink no vinegar of wine, or vinegar of strong drink, neither shall he drink any liquor of grapes, nor eat moist grapes, or dried." +ራሱን የተለየ ባደረገበት ወራት ሁሉ ከወይን የሆነውን ነገር ሁሉ ከውስጡ ፍሬ ጀምሮ እስከ ገፈፎው ድረስ አይብላ።,እምነ ኵሉ ዘይትገበር እምውስተ አስካል ወይነኒ ዘእምውስተ ዘቢበ ሕጕር ወአሥከሮኒ ኢይብላዕ በኵሉ መዋዕለ ብፅዓቲሁ በዘ ያነጽሕ ርእሶ ።,"All the days of his separation shall he eat nothing that is made of the vine tree, from the kernels even to the husk." +ራሱን ለመለየት ስእለት ባደረገበት ወራት ሁሉ በራሱ ላይ ምላጭ አይደርስም፤ ለእግዚአብሔር የተለየበት ወራት እስኪፈጸም ድረስ የተቀደሰ ይሆናል፥ የራሱንም ጠጕር ያሳድጋል።,ወመላጼ ኢያቅርብ ውስተ ርእሱ እስከ ይትፌጸማ ኵሎን መዋዕል እለ በፅዐ ለእግዚአብሔር ቅዱሰ ይከውን ወያነውኅ ሥዕርተ ርእሱ በኵሉ መዋዕለ ብፅዓቲሁ ለእግዚአብሔር ።,"All the days of the vow of his separation there shall no razor come upon his head: until the days be fulfilled, in the which he separateth himself unto the LORD, he shall be holy, and shall let the locks of the hair of his head grow." +ለእግዚአብሔር ራሱን የተለየ ባደረገበት ወራት ሁሉ ወደ ሬሳ አይቅረብ።,ወላዕለ ኵሉ ነፍስ እንተ ሞተት ኢይባእ ፤,All the days that he separateth himself unto the LORD he shall come at no dead body. +ለአምላኩ ያደረገው እስለት በራሱ ላይ ነውና አባቱ ወይም እናቱ ወይም ወንድሙ ወይም እኅቱ ሲሞቱ ሰውነቱን አያርክስባቸው።,ወኢላዕለ አቡሁ ወኢላዕለ እሙ ወኢላዕለ እኁሁ ወኢላዕለ እኅቱ ከመ ኢይርኰስ ቦሙ እምከመ ሞቱ እስመ ብፅዓተ አምላኩ ሀለወ ላዕሌሁ ዲበ ርእሱ ።,"He shall not make himself unclean for his father, or for his mother, for his brother, or for his sister, when they die: because the consecration of his God is upon his head." +ራሱን የተለየ ባደረገበት ወራት ሁሉ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው።,በኵሉ መዋዕል ዘብፅዓቲሁ ይትቄደስ ለእግዚአብሔር ።,All the days of his separation he is holy unto the LORD. +ሰውም በአጠገቡ ድንገት ቢሞት የተለየውንም ራሱን ቢያረክስ፥ እርሱ በሚነጻበት ቀን ራሱን ይላጭ፤ በሰባተኛው ቀን ይላጨው።,ወእመሰ ቦቱ ዘሞተ ግብተ በኀበ ሀለወ ውእቱ ወሞተ በጊዜሃ ይረኵስ ብፅዓተ ርእሱ ፤ ወይላጺ ርእሶ በዕለተ ይነጽሕ በሳብዕት ዕለት ይትላጸይ ።,"And if any man die very suddenly by him, and he hath defiled the head of his consecration; then he shall shave his head in the day of his cleansing, on the seventh day shall he shave it." +በስምንተኛውም ቀን ሁለት ዋኖሶች ወይም ሁለት የርግብ ግልገሎች ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ወደ ካህኑ ያምጣ፤,ወበሳምንት ዕለት ያመጽእ ክልኤተ ማዕነቀ አው ክልኤተ እጕለ ርግብ ኀበ ካህን ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And on the eighth day he shall bring two turtles, or two young pigeons, to the priest, to the door of the tabernacle of the congregation:" +ካህኑም አንዱን ለኃጢአት መሥዋዕት ሁለተኛውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት ያቀርበዋል፤ በሬሳም የተነሣ ኃጢአት ሠርቶአልና ያስተሰርይለታል፥ በዚያም ቀን ራሱን ይቀድሰዋል።,ወይገብር ካህን አሐተ በእንተ ኀጢአት ወአሐተ ለመሥዋዕት ወያስተሰሪ በእንቲአሁ ካህን በበይነ ዘአበሰ በእንተ ነፍስ ወይቄድሶ ለርእሱ በይእቲ ዕለት ።,"And the priest shall offer the one for a sin offering, and the other for a burnt offering, and make an atonement for him, for that he sinned by the dead, and shall hallow his head that same day." +ራሱን የተለየ ያደረገበትን ወራትም ለእግዚአብሔር ይቀድሳል፥ የአንድ ዓመትም ተባት ጠቦት ለበደል መሥዋዕት ያምጣ፤ ናዝራዊነቱ ግን ረክሶአልና ያለፈው ወራት ሁሉ ከንቱ ይሆናል።,ወይቄድሶ ለእግዚአብሔር በኵሉ መዋዕለ ብፅዓቲሁ ወያመጽእ በግዐ ዘዓመት ዘንስሓ ወመዋዕለ ቀዲሙሰ ኢይትኌለቁ ሎቱ እስመ ረኵሰ ብፅዓተ ርእሱ ።,"And he shall consecrate unto the LORD the days of his separation, and shall bring a lamb of the first year for a trespass offering: but the days that were before shall be lost, because his separation was defiled." +የመለየቱ ወራት በተፈጸመ ጊዜ የናዝራዊው ሕግ ይህ ነው፤ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ይቅረብ፤,ወዝንቱ ሕጉ ለዘ በፅዐ አመ ዕለተ ይፌጽም መዋዕለ ብፅዓቲሁ ይመጽእ ለሊሁ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And this is the law of the Nazarite, when the days of his separation are fulfilled: he shall be brought unto the door of the tabernacle of the congregation:" +ቍርባኑንም ለእግዚአብሔር ያቅርብ፤ ነውር የሌለበት የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ ነውርም የሌለባትን የአንድ ዓመት እንስት ጠቦት ለኃጢአት መሥዋዕት፥ ነውርም የሌለበትን አውራ በግ ለደኅንነት መሥዋዕት፥,ወያመጽእ ቍርባኖ ለእግዚአብሔር በግዐ ዘዓመት አሐደ ንጹሐ ለመሥዋዕት ወበግዕተ እንተ ዓመት ንጽሕተ አሐተ በእንተ ኀጢአት ወሐርጌ አሐደ ንጹሐ ለመድኀኒት ፤,"And he shall offer his offering unto the LORD, one he lamb of the first year without blemish for a burnt offering, and one ewe lamb of the first year without blemish for a sin offering, and one ram without blemish for peace offerings," +አንድ ሌማትም ቂጣ እንጀራ፥ በዘይት የተለወሰ ከመልካም ዱቄትም የተሠሩ እንጐቻዎች፥ በዘይትም የተቀባ ስስ ቂጣ፥ የእህሉንም ቍርባን፥ የመጠጡንም ቍርባን ያቅርብ።,ወከፈረ ኅብስተ ስንዳሌ ዘናእት ዘግቡር በቅብእ ወጸራይቀ ናእተ ዘቅቡእ በቅብእ ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ።,"And a basket of unleavened bread, cakes of fine flour mingled with oil, and wafers of unleavened bread anointed with oil, and their meat offering, and their drink offerings." +ካህኑም በእግዚአብሔር ፊት ያቀርባቸዋል፥ የኃጢአቱንም መሥዋዕት የሚቃጠለውንም መሥዋዕት ያሳርግለታል።,ወያበውእ ካህን ቅድመ እግዚአብሔር ወይገብር ዘበእንተ ኀጢአቱ ወመሥዋዕተ ።,"And the priest shall bring them before the LORD, and shall offer his sin offering, and his burnt offering:" +አውራውንም በግ ለደኅንነት መሥዋዕት ከሌማቱ ቂጣ እንጀራ ጋር ወደ እግዚአብሔር ያቀርባል፤ ካህኑም ደግሞ የእህሉን ቍርባንና የመጠጡን ቍርባን ያቀርባል።,ወይገብር ጠሌኒ ዘመሥዋዕተ መድኀኒቱ ለእግዚአብሔር ምስለ ዝክቱ ከፈር ዘናእት ወይገብር ካህን መሥዋዕቶ ወሞጻሕቶ ።,"And he shall offer the ram for a sacrifice of peace offerings unto the LORD, with the basket of unleavened bread: the priest shall offer also his meat offering, and his drink offering." +ናዝራዊውም የተለየውን የራሱን ጠጕር በመገናኛው ድንኳን አጠገብ ይላጫል፥ የመለየቱንም ራስ ጠጕር ወስዶ ከደኅንነት መሥዋዕት በታች ወዳለው እሳት ይጥለዋል።,ወይላጺ ርእሶ ውእቱ ዘበፅዐ በኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ርእሰ ብፅዓቲሁ ወይወዲ ሥዕርቶ ውስተ እሳት ዘመሥዋዕተ መድኀኒት ።,"And the Nazarite shall shave the head of his separation at the door of the tabernacle of the congregation, and shall take the hair of the head of his separation, and put it in the fire which is under the sacrifice of the peace offerings." +ካህኑም የተቀቀለውን የአውራውን በግ ወርች፥ ከሌማቱም አንድ ቂጣ እንጐቻ አንድም ስስ ቂጣ ይወስዳል፥ የተለየውንም የራስ ጠጕር ከተላጨ በኋላ በናዝራዊው እጆች ላይ ያኖራቸዋል፤,ወይነሥእ ካህን መዝራዕተ በአነዳሁ እምውስተ ሐርጌ ወኅብስተ ናእት አሐተ እምውስተ ከፈር ወአሐተ ጸራይቀ ናእት ወያነብር ውስተ እደዊሁ ለዘበፅዐ እምድኅረ ተላጸየ ርእሶ ።,"And the priest shall take the sodden shoulder of the ram, and one unleavened cake out of the basket, and one unleavened wafer, and shall put them upon the hands of the Nazarite, after the hair of his separation is shaven:" +ካህኑም እነዚህን ለመወዝወዝ ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ይወዘውዛቸዋል፤ ይህም ከሚወዘወዘው ፍርምባና ከሚነሣው ወርች ጋር ለካህኑ የተቀደሰ ነው። ከዚያም በኋላ ናዝራዊው ወይን ይጠጣ ዘንድ ይችላል።,ወያበውኦ ካህን ቍርባነ ቅድመ እግዚአብሔር ወቅዱሰ ይከውን ለካህን ተላዕ ዘቍርባን ወመዝራዕት ዘመባእ ወእምድኅረ ዝንቱ ይሰቲ ወይነ ውእቱ ዘበፅዐ ።,"And the priest shall wave them for a wave offering before the LORD: this is holy for the priest, with the wave breast and heave shoulder: and after that the Nazarite may drink wine." +ስእለቱን የተሳለው የናዝራዊ፥ እጁም ከሚያገኘው ሌላ ስለ ናዝራዊነቱ ለእግዚአብሔር የሚያቀርበው የቍርባኑ ሕግ ይህ ነው፤ ስእለቱን እንደ ተሳለ እንደ ናዝራዊነቱ ሕግ እንዲሁ ያደርጋል።,ወዝንቱ ሕጉ ለዘ በፅአ እምከመ በፅአ ለእግዚአብሔር ዘያመጽእ ቍርባኖ ለእግዚአብሔር በእንታ ብፅዓቲሁ ዘእንበለ ለእመቦ ዘረከበ ውስተ እዴሁ በአምጣነ ይትከሀሎ ለብፅዓቲሁ ዘበፅዐ በሕገ አንጽሖ ።,"This is the law of the Nazarite who hath vowed, and of his offering unto the LORD for his separation, beside that that his hand shall get: according to the vow which he vowed, so he must do after the law of his separation." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለአሮን�� ለልጆቹ ንገራቸው። የእስራኤልን ልጆች ስትባርኩአቸው እንዲህ በሉአቸው።,ንግሮሙ ለአሮን ወለደቂቁ ወበሎሙ ከመዝ ትባርክዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወትብልዎሙ ።,"Speak unto Aaron and unto his sons, saying, On this wise ye shall bless the children of Israel, saying unto them," +እግዚአብሔር ይባርክህ፥ ይጠብቅህም፤,ወይሠይሙ ስምየ ላዕለ ደቂቀ እስራኤል ወአነ እግዚአብሔር ዘእባርኮሙ ።,"The LORD bless thee, and keep thee:" +እግዚአብሔር ፊቱን ያብራልህ፥ ይራራልህም፤,ለይባርከ እግዚአብሔር ወይዕቀብከ ፤,"The LORD make his face shine upon thee, and be gracious unto thee:" +እግዚአብሔር ፊቱን ወደ አንተ ያንሣ፥ ሰላምንም ይስጥህ።,ወለያርኢ እግዚአብሔር ገጾ ላዕሌከ ወለይምሐርከ ፤,"The LORD lift up his countenance upon thee, and give thee peace." +እንዲሁ ስሜን በእስራኤል ልጆች ላይ ያደርጋሉ፤ እኔም እባርካቸዋለሁ።,ወለይሢም እግዚአብሔር ገጾ ኀቤከ ወለየሀብከ ሰላመ ።,And they shall put my name upon the children of Israel; and I will bless them. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለእልዓዛር ወልደ አሮን ካህን ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው፥ ከእነርሱም ከእያንዳንዱ ከየአባቶቻቸው ቤት አንድ አንድ በትር፥ ከአለቆቻቸው ከየአባቶቻቸው ቤት አሥራ ሁለት በትሮች፥ ውሰድ፤ የእያንዳንዱንም ስም በየበትሩ ላይ ጻፍ።,አሰስሉ ማዕጠንተ ዘብርት እምነ ማእከሎሙ ለእለ ውዕዩ ወዘንተ እሳተ ዘእምነ ባዕድ ዝርዎ ከሐ እስመ ተቀደሰ መዓጥንቲሆሙ ለእሉ ኃጥኣን በነፍሶሙ ።,"Speak unto the children of Israel, and take of every one of them a rod according to the house of their fathers, of all their princes according to the house of their fathers twelve rods: write thou every man's name upon his rod." +አንድ በትርም ለአባቶቻቸው ቤት አለቃ ይሆናልና በሌዊ በትር ላይ የአሮንን ስም ጻፍ።,ወግበሮሙ ሰሊዳተ ዘዝብጦ ወይኩን ለምግባረ ምሥዋዕ እስመ ቦአ ቅድመ እግዚአብሔር ወተቀደሰ ወኮነ ተአምረ ለደቂቀ እስራኤል ።,And thou shalt write Aaron's name upon the rod of Levi: for one rod shall be for the head of the house of their fathers. +እኔ ከእናንተ ጋር በምገናኝበት በመገናኛው ድንኳን ውስጥ በምስክሩ ፊት አኑራቸው።,ወነሥአ እልዓዛር ወልደ አሮን ውእተ መዓጥንተ ዘብርት ኵሎ ዘአብኡ እለ ውዕዩ ወረሰይዎ ለምግባረ ምሥዋዕ ፤,"And thou shalt lay them up in the tabernacle of the congregation before the testimony, where I will meet with you." +እንዲህም ይሆናል፤ የመረጥሁት ሰው በትር ታቈጠቁጣለች፤ በእናንተም ላይ የሚያጕረመርሙባችሁን የእስራኤልን ልጆች ማጕረምረም ከእኔ ዘንድ አጠፋለሁ።,ተዝካረ ለደቂቀ እስራኤል ከመ አልቦ ዘይባእ ዘእምነ ባዕድ ዘመድ ዘኢኮነ እምነ ዘርአ አሮን ከመ ይደይ ዕጣነ ቅድመ እግዚአብሔር ወኢይኩን ከመ ቆሬ ወከመ ተቃውሞቱ በከመ ነበበ እግዚአብሔር በእደ ሙሴ ።,"And it shall come to pass, that the man's rod, whom I shall choose, shall blossom: and I will make to cease from me the murmurings of the children of Israel, whereby they murmur against you." +ሙሴም ለእስራኤል ልጆች ተናገራቸው፤ አለቆቻቸው ሁሉ አሥራ ሁለት በትሮች፥ እያንዳንዱም አለቃ በየአባቱ ቤት አንድ አንድ በትር፥ ሰጡት፤ የአሮንም በትር በበትሮቻቸው መካከል ነበረች።,ወበሳኒታ አንጐርጐሩ ደቂቀ እስራኤል ዲበ ሙሴ ወዲበ አሮን ወይቤልዎሙ አንትሙ ቀተልክምዎሙ ለሕዝበ እግዚአብሔር ።,"And Moses spake unto the children of Israel, and every one of their princes gave him a rod apiece, for each prince one, according to their fathers' houses, even twelve rods: and the rod of Aaron was among their rods." +ሙሴም በትሮቹን በእግዚአብሔር ፊት በምስክሩ ድንኳን ውስጥ አኖራቸው።,ወኮነ ሶበ ተጋብኡ ትዕይንት ላዕለ ሙሴ ወአሮን ወሮድዎሙ ኀበ ደብተራ ዘመርጡል በጊዜሃ ከደና ደመና ወአስተርአየ ስብሐተ እግዚአብሔር ።,And Moses laid up the rods before the LORD in the tabernacle of witness. +እንዲህም ሆነ፤ በነጋው ሙሴ ወደ ምስክሩ ድንኳን ውስጥ ገባ፤ እነሆም፥ ለሌዊ ቤት የሆነች የአሮን በትር አቈጠቈጠች፥ ለመለመችም፥ አበባም አወጣች፥ የበሰለ ለውዝም አፈራች።,ወቦኡ ሙሴ ወአሮን እንተ ኀበ ገጸ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And it came to pass, that on the morrow Moses went into the tabernacle of witness; and, behold, the rod of Aaron for the house of Levi was budded, and brought forth buds, and bloomed blossoms, and yielded almonds." +ሙሴም በትሮችን ሁሉ ከእግዚአብሔር ፊት ወደ እስራኤል ልጆች ሁሉ አወጣቸው፤ እነርሱም አዩ፥ እያንዳንዱም በትሩን ወሰደ።,ወነበቦሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ፤,"And Moses brought out all the rods from before the LORD unto all the children of Israel: and they looked, and took every man his rod." +እግዚአብሔርም ሙሴን። የአሮንን በትር ወደ ምስክሩ ፊት መልስ፤ ማጕረምረማቸው ከእኔ ዘንድ እንዲጠፋ እነርሱም እንዳይሞቱ ለሚያምፁብኝ ልጆች ምልክት ሆና ትጠበቅ አለው።,ተገሐሡ እምነ ማእከላ ለዛቲ ትዕይንት ወአጥፍኦሙ በምዕር ወወድቁ በገጾሙ ።,"And the LORD said unto Moses, Bring Aaron's rod again before the testimony, to be kept for a token against the rebels; and thou shalt quite take away their murmurings from me, that they die not." +ሙሴም እንዲሁ አደረገ፤ እግዚአብሔር እንዳዘዘው እንዲሁ አደረገ።,ወይቤሎ ሙሴ ለአሮን ንሣእ ማዕጠንተ ወደይ ውስቴቱ እሳተ እምነ መሥዋዕት ወደይ ዲቤሁ ዕጣነ ወአብእ ፍጡነ ውስተ ትዕይንት ወአስተስሪ በእንቲአሆሙ እስመ ወድአ ወፅአ መንሱት እምቅድመ እግዚአብሔር ወአሐዘ ያጥፍኦሙ ለሕዝብ ።,"And Moses did so: as the LORD commanded him, so did he." +የእስራኤልም ልጆች ሙሴን።እነሆ፥ እንሞታለን፥ እንጠፋለን፥ ሁላችንም እንጠፋለን።,ወነሥኦ አሮን በከመ ይቤሎ ሙሴ ወሮጸ ፍጡነ ውስተ ትዕይንት ወወድአ አኀዘ ብድብድ ውስተ ሕዝብ ወወደየ ዕጣነ ወአስተስረየ በእንተ ሕዝብ ።,"And the children of Israel spake unto Moses, saying, Behold, we die, we perish, we all perish." +የሚቀርብ ሁሉ፥ ወደ እግዚአብሔር ማደሪያ የሚቀርብ፥ ይሞታል፤ በውኑ ሁላችን እንሞታለንን? ብለው ተናገሩት።,ወቆመ ማእከለ ምውታን ወማእከለ ሕያዋን ወኀደገ ብድብድ ።,Whosoever cometh any thing near unto the tabernacle of the LORD shall die: shall we be consumed with dying? +በሰባተኛውም ወር ከወሩ በመጀመሪያ ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት፤ መለከቶች የሚነፉበት ቀን ነው።,ወበሳብዕ ወርኅ አመ ሠርቀ ወርኅ ቅድስተ ትሰመይ ለክሙ ይእቲ ዕለት ኵሎ ግብረ ማሕረስ ኢትግበሩ ባቲ ወዕለተ ትእምርት ትኩንክሙ ።,"And in the seventh month, on the first day of the month, ye shall have an holy convocation; ye shall do no servile work: it is a day of blowing the trumpets unto you." +ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውር የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥,ወትገብሩ መሣውዐ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ሶረ አሐደ እምውስተ አልህምት ወበግዐ አሐደ ወማሕስአ አባግዕ ሰብዐተ ንጹሓነ ዘዘዓመት ።,"And ye shall offer a burnt offering for a sweet savour unto the LORD; one young bullock, one ram, and seven lambs of the first year without blemish:" +ለእህል ቍርባናቸው በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ለወይፈኑ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለአውራው በግ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ፥,ወመሥዋዕቶሙ ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ሠለስቱ ዓሥራት ለ፩ላህም ወክልኤቱ ዓሥራት ለ፩በግዕ ።,"And their meat offering shall be of flour mingled with oil, three tenth deals for a bullock, and two tenth deals for a ram," +ለሰባቱ ጠቦቶች ለእያንዳንዱ ከመስፈሪያው አሥረኛ እጅ ታቀርባላችሁ።,ወዓሥራት ዓሥራት ለ፩ማሕስአ በግዕ ወከማሁ ለሰብዐቲሆሙ ማሕስአ አባግዕ ።,"And one tenth deal for one lamb, throughout the seven lambs:" +ማስተስረያም የሚሆንላችሁን ���ንድ አውራ ፍየል ለኃጢአት መሥዋዕት ታቀርባላችሁ።,ወሐርጌ አሐዱ እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት በዘ ቦቱ ያስተሰርዩ ለክሙ ።,"And one kid of the goats for a sin offering, to make an atonement for you:" +በወሩ መባቻ ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ በዘወትርም ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ ከመጠጡም ቍርባን ሌላ፥ እንደ ሕጋቸው ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርቡ ናቸው።,ዘእንበለ መሥዋዕት ዘበበ ሠርቀ ወርኅ ወመሥዋዕቶሙኒ ወሞጻሕቶሙኒ ወመሥዋዕትኒ ዘዘልፍ ወመሥዋዕቶሙኒ ወሞጻሕቶሙኒ ዘከመ ሕጎሙ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"Beside the burnt offering of the month, and his meat offering, and the daily burnt offering, and his meat offering, and their drink offerings, according unto their manner, for a sweet savour, a sacrifice made by fire unto the LORD." +ከዚህም ከሰባተኛው ወር በአሥረኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ ሰውነታችሁን አስጨንቁት፤ ከሥራ ሁሉ ምንም አታድርጉ።,ወአመ ዐሡሩ ለሠርቀ ውእቱ ወርኅ ቅድስተ ትሰመይ ለክሙ ወአሕምምዋ ለነፍስክሙ ወኵሎ ግብረ ማሕረስ ኢትግበሩ ።,And ye shall have on the tenth day of this seventh month an holy convocation; and ye shall afflict your souls: ye shall not do any work therein: +ለእግዚአብሔርም ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ታቀርባላችሁ፤ ነውር የሌለባቸው ይሁኑ።,ወታበውኡ መሥዋዕተ ለመዐዛ ሠናይ ሶረ አሐደ እምውስተ አልህምት ወበግዐ አሐደ ወመሓስአ አባግዕ ሰብዐተ ንጹሓነ ዘዘ ዓመት ይኩንክሙ ።,"But ye shall offer a burnt offering unto the LORD for a sweet savour; one young bullock, one ram, and seven lambs of the first year; they shall be unto you without blemish:" +ለእህል ቍርባናቸውም በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ለወይፈኑ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለአውራው በግ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ፥,ወመሥዋዕቶሙ ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ወሠለስቱ ዓሥራት ለ፩ላህም ወክልኤቱ ዓሥራት ለ፩በግዕ ።,"And their meat offering shall be of flour mingled with oil, three tenth deals to a bullock, and two tenth deals to one ram," +ለሰባቱ ጠቦቶች ለእያንዳንዱ ከመስፈሪያው አሥረኛ እጅ፥,ወዓሥራት ዓሥራት ለ፩ማሕስአ በግዕ ወከማሁ ለሰብዐቲሆሙ መሓስአ አባግዕ ።,"A several tenth deal for one lamb, throughout the seven lambs:" +ለኃጢአት መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል አቅርቡ። ከሚያስተሰርየው ከኃጢአት መሥዋዕት፥ በዘወትርም ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ ከመጠጥ ቍርባናቸውም ሌላ አቅርቡት።,ወሐርጌ አሐዱ እምውስተ አጣሊ በዘ ቦቱ ያስተሰርዩ ለክሙ በእንተ ኀጢአት ዘእንበለ ዘበእንተ ኀጢአት ዘአስተስርዮ ወመሥዋዕት ዘዘልፍ ወመሥዋዕቶሙኒ ወሞጻሕቶሙኒ በከመ ሕጎሙ ለመዐዛ ሠናይ ።,"One kid of the goats for a sin offering; beside the sin offering of atonement, and the continual burnt offering, and the meat offering of it, and their drink offerings." +ከሰባተኛውም ወር በአሥራ አምስተኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት፥ ሰባት ቀንም ለእግዚአብሔር በዓል አድርጉ።,ወአመ ዐሡሩ ወኀሙሱ ለሠርቀ ውእቱ ወርኅ ሳብዕ ቅድስተ ትሰመይ ለክሙ ኵሎ ግብረ ማሕረስ ኢትግበሩ ወግበሩ በዓለ ለእግዚአብሔር ባቲ ሰቡዐ መዋዕለ ።,"And on the fifteenth day of the seventh month ye shall have an holy convocation; ye shall do no servile work, and ye shall keep a feast unto the LORD seven days:" +ለእግዚአብሔርም ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ አሥራ ሦስት ወይፈኖች፥ ሁለት አውራ በጎች፥ አሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች አቅርቡ፤ ነውር የሌለባቸውም ይሁኑ።,ወአብኡ መሥዋዕተ ቍርባን ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር አመ ዕለት ቀዳሚት አስዋረ ሠለስተ እምውስተ አልህምት ወዐሠርተ አልህምተ ወክልኤተ አባግዐ ወዐሠርተ ወአርባዕተ መሓስአ አባግዕ ዘዘ ዓመት ንጹሓነ ይኩኑ ።,"And ye shall offer a burnt offering, a sacrifice made by fire, of a sweet savour unto the LORD; thirteen young bullocks, two rams, and fourteen lambs of the first year; they shall be without blemish:" +ለእህል ቍርባናቸውም በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ለአሥራ ሦስት ወይፈኖች ለእያንዳንዱ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለሁለቱ አውራ በጎች ለእያንዳንዱ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ፥,ወመሥዋዕቶሙ ሠለስቱ ዓሥራት ለለ ላህም ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ወከማሁ ለዐሠርቲሆሙ ወሠለስቲሆሙ ወክልኤቱ ዓሥራት ለ፩በግዕ ወከማሁ ለክልኤሆሙ አባግዕ ።,"And their meat offering shall be of flour mingled with oil, three tenth deals unto every bullock of the thirteen bullocks, two tenth deals to each ram of the two rams," +ለአሥራ አራቱ ጠቦቶች ለእያንዳንዱ ከመስፈሪያው አሥረኛ እጅ፥,ዐሥራት ዓሥራት ለ፩ማሕስአ በግዕ ወከማሁ ለዐሠርቲሆሙ ወአርባዕቲሆሙ ማሕስአ አባግዕ ።,And a several tenth deal to each lamb of the fourteen lambs: +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል ታቀርባላችሁ፤ በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን ከመጠጡም ቍርባን ሌላ የሚቀርቡ ናቸው።,ወሐርጌ አሐዱ እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ዘእንበለ መሥዋዕተ ዘልፍ ወሞጻሕቶሙ ወመሥዋዕቶሙ ።,"And one kid of the goats for a sin offering; beside the continual burnt offering, his meat offering, and his drink offering." +በሁለተኛውም ቀን አሥራ ሁለት ወይፈኖችን፥ ሁለት አውራ በጎችን፥ ነውር የሌለባቸው አሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶችን፥,ወበሳኒታ ዕለት ፲ወ፪አስዋር ወ፪አባግዕ ወ፲ወ፬መሓስአ አባግዕ ንጹሓን ዘዘዓመት ።,"And on the second day ye shall offer twelve young bullocks, two rams, fourteen lambs of the first year without spot:" +ለወይፈኖቹና ለአውራ በጎቹ ለጠቦቶቹም የእህል ቍርባናቸውንና የመጠጥ ቍርባናቸውን እንደ ቍጥራቸው መጠን እንደ ሕጉ፥,ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ለአልህምትኒ ወለአባግዕኒ ወለመሓስአ አባግዕ በኍለቊሆሙ በከመ ሕጎሙ ።,"And their meat offering and their drink offerings for the bullocks, for the rams, and for the lambs, shall be according to their number, after the manner:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየልን ታቀርባላችሁ፤ በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን ከመጠጡም ቍርባናቸው ሌላ የሚቀርቡ ናቸው።,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ዘእንበለ መሥዋዕተ ዘልፍ ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ።,"And one kid of the goats for a sin offering; beside the continual burnt offering, and the meat offering thereof, and their drink offerings." +በሦስተኛውም ቀን አሥራ አንድ ወይፈኖች፥ ሁለት አውራ በጎች፥ ነውር የሌለባቸውን አሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥,ወበሣልስት ዕለት አስዋር ፲ወ፩ወበግዕ ፪ወመሐስአ አባግዕ ፲ወ፬ንጹሓን ዘዘዓመት ።,"And on the third day eleven bullocks, two rams, fourteen lambs of the first year without blemish;" +ለወይፈኖቹና ለአውራ በጎቹ ለጠቦቶቹም የእህል ቍርባናቸውንና የመጠጥ ቍርባናቸውን እንደ ቍጥራቸው መጠን እንደ ሕጉ፥,ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ለአልህምትኒ ወለአባግዕኒ ወለመሓስአ አባግዕ በበ ኍለቊሆሙ በከመ ሕጎሙ ።,"And their meat offering and their drink offerings for the bullocks, for the rams, and for the lambs, shall be according to their number, after the manner:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፥ በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን ከመጠጡም ቍርባን ሌላ ታቀርባላችሁ።,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ዘእንበለ መሥዋዕተ ዘልፍ ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ።,"And one goat for a sin offering; beside the continual burnt offering, and his meat offering, and his drink offering." +በአራተኛውም ቀን አሥር ወይፈኖች፥ ሁለት አውራ በጎች፥ ነውር የሌለባቸውን አሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥,ወበራብዕት ዕ���ት አስዋር ፲ወ፪አባግዕ ወ፲ወ፬መሓስአ አባግዕ ንጹሓን ዘዘ ዓመት ።,"And on the fourth day ten bullocks, two rams, and fourteen lambs of the first year without blemish:" +ለወይፈኖቹና ለአውራ በጎቹ ለጠቦቶቹም የእህል ቍርባናቸውንና የመጠጥ ቍርባናቸውን እንደ ቍጥራቸውም መጠን እንደ ሕጉ፥,ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ለአልህምትኒ ወለአባግዕኒ ወለመሓስአ አባግዕ በበ ኍለቊሆሙ በከመ ሕጎሙ ።,"Their meat offering and their drink offerings for the bullocks, for the rams, and for the lambs, shall be according to their number, after the manner:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፥ በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን ከመጠጡም ቍርባን ሌላ ታቀርባላችሁ።,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ዘእንበለ መሥዋዕተ ዘልፍ ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ።,"And one kid of the goats for a sin offering; beside the continual burnt offering, his meat offering, and his drink offering." +በአምስተኛውም ቀን ዘጠኝ ወይፈኖች፥ ሁለት አውራ በጎች፥ ነውር የሌለባቸውን አሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥,ወበኃምስት ዕለት አስዋር ፱ወ፪አባግዕ ወ፲ወ፬መሐስአ አባግዕ ንጹሓን ዘዘ ዓመት ።,"And on the fifth day nine bullocks, two rams, and fourteen lambs of the first year without spot:" +ለወይፈኖቹና ለአውራ በጎቹ ለጠቦቶቹም የእህል ቍርባናቸውንና የመጠጥ ቍርባናቸውን እንደ ቍጥራቸው መጠን እንደ ሕጉ፥,ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ለአልህምትኒ ወለአባግዕኒ ወለመሐስአ አባግዕ በከመ ኍለቊሆሙ በከመ ሕጎሙ ።,"And their meat offering and their drink offerings for the bullocks, for the rams, and for the lambs, shall be according to their number, after the manner:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፥ በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን ከመጠጡም ቍርባን ሌላ ታቀርባላችሁ።,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ዘእንበለ መሥዋዕተ ዘልፍ ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ።,"And one goat for a sin offering; beside the continual burnt offering, and his meat offering, and his drink offering." +በስድስተኛውም ቀን ስምንት ወይፈኖች፥ ሁለት አውራ በጎች፥ ነውር የሌለባቸውን አሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥,ወበሳድስት ዕለት አስዋር ፰ወ፪አባግዕ ወ፲ወ፬መሐስአ አባግዕ ንጹሓን ዘዘ ዓመት ።,"And on the sixth day eight bullocks, two rams, and fourteen lambs of the first year without blemish:" +ለወይፈኖቹና ለአውራ በጎቹ ለጠቦቶቹም የእህል ቍርባናቸውንና የመጠጥ ቍርባናቸውን እንደ ቍጥራቸው መጠን እንደ ሕጉ፥,ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ለአልህምትኒ ወለአባግዕኒ ወለመሓስአ አባግዕ በበ ኍለቊሆሙ ወበከመ ሕጎሙ ።,"And their meat offering and their drink offerings for the bullocks, for the rams, and for the lambs, shall be according to their number, after the manner:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፥ በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን ከመጠጡም ቍርባን ሌላ ታቀርባላችሁ።,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ዘእንበለ መሥዋዕተ ዘልፍ ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ።,"And one goat for a sin offering; beside the continual burnt offering, his meat offering, and his drink offering." +በሰባተኛውም ቀን ሰባት ወይፈኖች፥ ሁለት አውራ በጎች፥ ነውር የሌለባቸውን አሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥,ወበሳብዕት ዕለት አልህምት ፯ወአባግዕ ፪ወ፲ወ፬መሓስአ አባግዕ ዘዘ ዓመት ንጹሓን ።,"And on the seventh day seven bullocks, two rams, and fourteen lambs of the first year without blemish:" +ለወይፈኖቹና ለአውራ በጎቹ ለጠቦቶቹም የእህል ቍርባናቸውንና የመጠጥ ቍርባናቸውን እንደ ቍጥራቸው መጠን እንደ ሕጉ፥,ወመሥዋዕቶሙኒ ወሞጻሕቶሙኒ ለአልህምትኒ ወለአባግዕኒ ወለመሓስአ አባግዕ በበ ኍለቊሆሙ ወበከመ ሕጎሙ ።,"And their meat offering and their drink offerings for the bullocks, for the rams, and for the lambs, shall be according to their number, after the manner:" +ለኃጢአትም መሥ��ዕት አንድ አውራ ፍየል፥ በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን ከመጠጡም ቍርባን ሌላ ታቀርባላችሁ።,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ዘእንበለ መሥዋዕተ ዘልፍ ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ።,"And one goat for a sin offering; beside the continual burnt offering, his meat offering, and his drink offering." +በስምንተኛውም ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።,ወበሳምንት ዕለት ዕለተ ተሐውሶ ይእቲ ለክሙ ኵሎ ግብረ ማሕረስ ኢትግበሩ ባቲ ።,On the eighth day ye shall have a solemn assembly: ye shall do no servile work therein: +ለእግዚአብሔርም ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውር የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ታቀርባላችሁ።,ወአብኡ መሥዋዕተ ቍርባን ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ላህመ አሐደ ወበግዐ አሐደ ለመሥዋዕት ወመሖስአ አባግዕ ዘዘ ዓመት ንጹሓነ ሰብዐተ ።,"But ye shall offer a burnt offering, a sacrifice made by fire, of a sweet savour unto the LORD: one bullock, one ram, seven lambs of the first year without blemish:" +የእህል ቍርባናቸውና የመጠጥ ቍርባናቸው ለወይፈኑ ለአውራውም በግ ለጠቦቶቹም እንደ ቍጥራቸው መጠን እንደ ሕጉ ይሆናሉ።,ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ለአልህምትኒ ወለአባግዕኒ ወለመሐስአ አባግዕ በበ ኍለቊሆሙ ወበከመ ሕጎሙ ።,"Their meat offering and their drink offerings for the bullock, for the ram, and for the lambs, shall be according to their number, after the manner:" +ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል ታቀርባላችሁ፤ በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን ከመጠጡም ቍርባን ሌላ የሚቀርቡ ናቸው።,ወሐርጌ አሐደ እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ዘእንበለ መሥዋዕተ ዘልፍ ወመሥዋዕቶሙ ወሞጻሕቶሙ ።,"And one goat for a sin offering; beside the continual burnt offering, and his meat offering, and his drink offering." +እነዚህንም፥ ከስእለታችሁና በፈቃዳችሁ ከምታመጡት ሌላ፥ ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ ለእህልም ለመጠጥም ቍርባን፥ ለደኅንነትም መሥዋዕታችሁ በበዓላችሁ ጊዜ ለእግዚአብሔር አቅርቡ።,ወከመዝ ግበሩ ዘንተ ለእግዚአብሔር በበዓላቲክሙ ወዘበፈቃድክሙኒ ወቍርባንክሙኒ ወመሥዋዕትክሙኒ ወሞጻሕትክሙኒ ወዘመድኀኒትክሙ ።,"These things ye shall do unto the LORD in your set feasts, beside your vows, and your freewill offerings, for your burnt offerings, and for your meat offerings, and for your drink offerings, and for your peace offerings." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ወደምሰጣችሁ ወደ መኖሪያችሁ ምድር በገባችሁ ጊዜ፥,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ አመ ቦእክሙ ውስተ ይእቲ ምድር እንቴ ውስቴታ ትነብሩ እንተ አነ እሁበክሙ ፤,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, When ye be come into the land of your habitations, which I give unto you," +ስእለታችሁን ልትፈጽሙ፥ ወይም በፈቃዳችሁ፥ ወይም በበዓላችሁ፥ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ ታደርጉ ዘንድ ከበሬ ወይም ከበግ መንጋ የሚቃጠል መሥዋዕት ወይም መሥዋዕት የሚሆን የእሳት ቍርባን ለእግዚአብሔር ብታቀርቡ፥,ትገብሩ ፍሬ ለእግዚአብሔር ቍርባነ አው መሥዋዕተ ወታዐብዩ ብፅዓተ ወእመኒ ዘበፈቃድክሙ ወአመኒ በበዓላቲክሙ ትገብሩ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር እመኒ እምውስተ አልህምት ወእመኒ እምውስተ አባግዕ ።,"And will make an offering by fire unto the LORD, a burnt offering, or a sacrifice in performing a vow, or in a freewill offering, or in your solemn feasts, to make a sweet savour unto the LORD, of the herd, or of the flock:" +ቍርባኑን ለእግዚአብሔር የሚያቀርብ ከሚቃጠል መሥዋዕት ወይም ከሌላ መሥዋዕት ጋር ለእያንዳንዱ ጠቦት የኢን መስፈሪያ አራተኛ እጅ በሆነ ዘይት የተለወሰ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ አንድ ���ጅ የሆነ መልካም ዱቄት ለእህል ቍርባን፥ የኢን መስፈሪያ አራተኛ እጅ የወይን ጠጅ ለመጠጥ ቍርባን ያዘጋጃል።,ወያመጽእ ዘያበውእ ቍርባኖ ለእግዚአብሔር መሥዋዕተ ስንዳሌ ዓሥራተ እዴሃ ለመስፈርተ ኢፍ ዘልውስ በቅብእ በራብዕተ እዴሃ ለመስፈርተ ኢን ።,Then shall he that offereth his offering unto the LORD bring a meat offering of a tenth deal of flour mingled with the fourth part of an hin of oil. +ለአንዱም አውራ በግ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የኢን መስፈሪያ ሢሶ በሆነ ዘይት የተለወሰ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ መልካም ዱቄት ለእህል ቍርባን ታዘጋጃለህ፤ የኢን መስፈሪያ ሢሶም የወይን ጠጅ ለመጠጥ ቍርባን ታቀርባለህ።,ወወይነ ለሞጻሕት ራብዕተ እዴሃ ለመስፈርተ ኢን ይገብር ዲበ ቍርባን ወእመኒ ዲበ መሥዋዕት ፤ ለአሐዱ ማሕስአ በግዕ ይግበር መጠነዝ ቍርባነ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And the fourth part of an hin of wine for a drink offering shalt thou prepare with the burnt offering or sacrifice, for one lamb." +ለሚቃጠልም መሥዋዕት ወይም ለሌላ መሥዋዕት ወይም ስእለትን ለመፈጸም ወይም ለደኅንነት መሥዋዕት ወይፈንን ለእግዚአብሔር ብታዘጋጅ፥,ወለበግዕኒ ሶበ ትገብርዎ ቍርባነ አው መሥዋዕተ ትገብር መሥዋዕተ ስንዳሌ ክልኤ ዓሥራተ ዘግቡር በቅብእ በሣልስተ እዴሃ ለመስፈርተ ኢን ።,"Or for a ram, thou shalt prepare for a meat offering two tenth deals of flour mingled with the third part of an hin of oil." +ከወይፈኑ ጋር የኢን መስፈሪያ ግማሽ በሆነ ዘይት የተለወሰ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ መልካም ዱቄት ለእህል ቍርባን ታቀርባለህ።,ወወይነ ለሞጻሕት ሣልስተ እዴሃ ለመስፈርተ ኢን ያበውእ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And for a drink offering thou shalt offer the third part of an hin of wine, for a sweet savour unto the LORD." +ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት ለተደረገ ቍርባን፥ የኢን መስፈሪያ ግማሽ የወይን ጠጅ ለመጠጥ ቍርባን ታቀርባለ።,ወለእመሰ እምውስተ አልህምት ገበርክሙ ቍርባነ አው መሥዋዕተ አው አዕበይክሙ ብፅዓተ መድኀኒት ለእግዚአብሔር ፤,"And when thou preparest a bullock for a burnt offering, or for a sacrifice in performing a vow, or peace offerings unto the LORD:" +እንዲሁ ለእያንዳንዱ ወይፈን ወይም ለእያንዳንዱ አውራ በግ ወይም ለእያንዳንዱ ተባት የበግ ወይም የፍየል ጠቦት ይደረጋል።,ወያመጽእ ላዕለ ውእቱ ላህሙ መሥዋዕተ ስንዳሌ ፫ዓሥራተ ዘልውስ በቅብእ በመንፈቃ ለመስፈርተ ኢን ፤,Then shall he bring with a bullock a meat offering of three tenth deals of flour mingled with half an hin of oil. +እንዳዘጋጃችሁት ቍጥር፥ እንዲሁ እንደ ቍጥራቸው ለእያንዳንዱ ታደርጋላችሁ።,ወወይነ ለሞጻሕት መንፈቃ ለመስፈርተ ኢን ቍርባነ ዘመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And thou shalt bring for a drink offering half an hin of wine, for an offering made by fire, of a sweet savour unto the LORD." +የአገር ልጅ ሁሉ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ቍርባን በእሳት ባቀረበ ጊዜ እንዲሁ ያደርጋል።,ከማሁ ትገብር ለአሐዱ ላህም አው ለአሐዱ በግዕ አው ለአሐዱ ማሕስአ በግዕ እምውስተ አባግዕ ወእመኒ እምውስተ አጣሊ ።,"Thus shall it be done for one bullock, or for one ram, or for a lamb, or a kid." +መጻተኛም ከእናንተ ጋር ቢቀመጥ፥ ወይም በትውልዳችሁ መካከል ማንም ሰው ቢኖር፥ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ቍርባን በእሳት ቢያቀርብ፥ እናንተ የምታደርጉትን እርሱ እንዲሁ ያደርጋል።,በኍለቊሆሙ ለእለ ገበርክሙ ከመዝ ትገብሩ ለለ፩በአምጣነ ኍለቊሆሙ ።,"According to the number that ye shall prepare, so shall ye do to every one according to their number." +ለእናንተ በጉባኤው ላላችሁ በእናንተም መካከል ለሚቀመጥ መጻተኛ አንድ ሥርዓት ይሆናል፥ ለልጅ ልጃችሁም የዘላለም ሥርዓት ይሆናል፤ እናንተ እንደ ሆናችሁ እንዲሁ በእግዚአብሔር ፊት መጻተኛ ይሆናል።,ኵሉ ዘእምፍጥረቱ ከመዝ ይግበር ወከመዝ ያበውእ ቍርባኖ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"All that are born of the country shall do these things after this manner, in offering an offering made by fire, of a sweet savour unto the LORD." +ለእናንተና ከእናንተ ጋር ለሚቀመጥ መጻተኛ አንድ ሕግና አንድ ፍርድ ይሆናል።,ወለእመሰ ግዩር ቦቱ ዘኮነ ውስቴትክሙ ወፈለሰ ውስተ ምድርክሙ ወእመኒ ቦቱ ዘኮነ ውስተ ሙላድክሙ ይገብር ቍርባነ ዘመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር በከመ ትገብሩ አንትሙ ከማሁ ትገብር ትዕይንቱ ለእግዚአብሔር ።,"And if a stranger sojourn with you, or whosoever be among you in your generations, and will offer an offering made by fire, of a sweet savour unto the LORD; as ye do, so he shall do." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,አሐዱ ውእቱ ሕጉ ለክሙ ወለግዩራን እለ ሀለዉ ውስቴትክሙ ሕግ ዘለዓለም በመዋዕሊክሙ ፤ በከመ አንትሙ ከማሁ ግዩራን ቅድመ እግዚአብሔር ።,"One ordinance shall be both for you of the congregation, and also for the stranger that sojourneth with you, an ordinance for ever in your generations: as ye are, so shall the stranger be before the LORD." +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ወደማመጣችሁ ምድር በገባችሁ ጊዜ፥,አሐዱ ውእቱ ሕጉ ወአሐዱ ኵነኔሁ ለክሙ ወለግዩር ዘሀለወ ውስቴትክሙ ።,"One law and one manner shall be for you, and for the stranger that sojourneth with you." +እናንተ የምድሪቱን እንጀራ በበላችሁ ጊዜ ለእግዚአብሔር የማንሣት ቍርባን ታደርጋላችሁ።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +መጀመሪያ ከምታደርጉት ሊጥ አንድ እንጐቻ ለማንሣት ቍርባን ታቀርባላችሁ፤ ከአውድማም እንደምታነሡት ቍርባን እንዲሁ ታነሣላችሁ።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ አመ ትበውኡ ውስተ ይእቲ ምድር እንተ አነ እወስደክሙ ህየ ፤,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, When ye come into the land whither I bring you," +መጀመሪያ ከምታደርጉት ሊጥ የማንሣት ቍርባን እስከ ልጅ ልጃችሁ ለእግዚአብሔር ትሰጣላችሁ።,ሶበ በላዕክሙ እምነ እክላ ለይእቲ ምድር ትፈልጡ መባአ ፍሉጥ ለእግዚአብሔር እምውስተ ቀዳሜ ሐሪጽክሙ ።,"Then it shall be, that, when ye eat of the bread of the land, ye shall offer up an heave offering unto the LORD." +ብትስቱም፥ እግዚአብሔርም ለሙሴ ያዘዛቸውን እነዚህን ትእዛዛት ሁሉ ባታደርጉ፥,ኅብስተ መባአ ትፈልጡ ሎቱ ከመ መባእ ዘእምውስተ ዐውደ እክል ከማሁ ትፈልጡ ሎቱ እምውስተ ቀዳሜ ሐሪጽክሙ ፤,"Ye shall offer up a cake of the first of your dough for an heave offering: as ye do the heave offering of the threshingfloor, so shall ye heave it." +እግዚአብሔር ካዘዘበት ከፊተኛው ቀን ጀምሮ ወደ ፊትም እስከ ልጅ ልጃችሁ እግዚአብሔር በሙሴ እጅ ያዘዛችሁን ሁሉ ባታደርጉ፥,ወትሁቡ ለእግዚአብሔር መባአ በመዋዕሊክሙ ።,Of the first of your dough ye shall give unto the LORD an heave offering in your generations. +ማኅበሩ ሳያውቁ በስሕተት ቢደረግ፥ ማኅበሩ ሁሉ ለሚቃጠል መሥዋዕት ከእህሉ ቍርባንና ከመጠጡ ቍርባን ጋር እንደ ሕጉ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን አንድ ወይፈን፥ ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል ያቀርባሉ።,ወለእመ አበስክሙ ወኢገበርክሙ ኵሎ ዘንተ ትእዛዘ ዘይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ፤,"And if ye have erred, and not observed all these commandments, which the LORD hath spoken unto Moses," +ካህኑም ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ያስተሰርይላቸዋል፥ ስሕተትም ነበረና ይሰረይላቸዋል፤ ስለ ስሕተታቸውም ለእግዚአብሔር ቍርባናቸውን በእሳት አቅርበዋል፥ ለእግዚአብሔርም የኃጢአታቸውን መሥዋዕት አቅርበዋል።,በከመ አዘዘክሙ እግዚአብሔር በእደ ሙሴ እምአመ አዘዘክሙ እግዚአብሔር ወእምቅድሜሁ በመዋዕሊክሙ ፤,"Even all that the LORD hath commanded you by the hand of Moses, from the day that the LORD commanded Moses, and henceforward among your generations;" +በሕዝቡም ሁሉ ዘንድ ያለ እውቀት ተደርጎአልና ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በመካከላቸውም ለሚኖሩት መጻተኞች ስርየት ይደረግላቸዋል።,ወለእመ ቦቱ ዘኢተዐውቆሙ ውስተ አዕይንቲሆሙ ለትዕይንት ወትገብር ኵላ ይእቲ ትዕይንት ላህመ አሐደ እምውስተ አልህምት ንጹሐ ለመሥዋዕት ወለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ወመሥዋዕቱሂ ለዝንቱ ወሞጻኅቱሂ በከመ ሕጉ ወአሐዱ ሐርጌ እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት ።,"Then it shall be, if ought be committed by ignorance without the knowledge of the congregation, that all the congregation shall offer one young bullock for a burnt offering, for a sweet savour unto the LORD, with his meat offering, and his drink offering, according to the manner, and one kid of the goats for a sin offering." +አንድ ሰው ሳያውቅ ኃጢአት ቢሠራ፥ ለኃጢአት መሥዋዕት አንዲት የአንድ ዓመት እንስት ፍየል ያቀርባል።,ወያስተሰሪ ካህን በእንተ ኵሉ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ወይትኀደግ ሎሙ እስመ በኢያእምሮ ውእቱ ወእሙንቱኒ አምጽኡ ቍርባኖሙ ወመሥዋዕተ ለእግዚአብሔር በእንተ ኀጢአቶሙ ቅድመ እግዚአብሔር ወበእንተ ኢያእምሮቶሙ ።,"And the priest shall make an atonement for all the congregation of the children of Israel, and it shall be forgiven them; for it is ignorance: and they shall bring their offering, a sacrifice made by fire unto the LORD, and their sin offering before the LORD, for their ignorance:" +ኃጢአት ሠርቶ ሳያውቅ፥ ለሳተ ለዚያ ሰው ካህኑ ያስተሰርይለታል፤ በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል፥ ይሰረይለትማል።,ወይትኀደግ ለኵሉ ትዕይንቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ወለግዩርኒ ዘይመጽእ ኀቤክሙ እስመ ለኵሉ ሕዝብ ኢያእምሮ ኮነ ።,"And it shall be forgiven all the congregation of the children of Israel, and the stranger that sojourneth among them; seeing all the people were in ignorance." +ትውልዱ በእስራኤል ልጆች መካከል ቢሆን፥ ወይም በመካከላቸው የሚቀመጥ መጻተኛ ቢሆን፥ ሳያውቅ ኃጢአትን ለሚሠራ ሁሉ ሕጉ አንድ ይሆንለታል።,ወለእመሰ አሐቲ ነፍስ አበሰት በኢያእምሮ ያመጽእ አሐተ ጠሊተ እንተ ዓመት በእንተ ኀጢአት ።,"And if any soul sin through ignorance, then he shall bring a she goat of the first year for a sin offering." +የአገር ልጅ ቢሆን ወይም መጻተኛ ቢሆን፥ አንዳች በትዕቢት የሚያደርግ ሰው እግዚአብሔርን ሰድቦአል፤ ያም ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋል።,ወያስተሰሪ ካህን በእንተ ይእቲ ነፍስ እንተ በኢያእምሮ አበሰት በእንተ ኢያእምሮታ ቅድመ እግዚአብሔር ወያስተሰሪ በእንቲአሁ ።,"And the priest shall make an atonement for the soul that sinneth ignorantly, when he sinneth by ignorance before the LORD, to make an atonement for him; and it shall be forgiven him." +የእግዚአብሔርን ቃል ስለ ናቀ፥ ትእዛዙንም ስለ ሰበረ፥ ያ ሰው ፈጽሞ ይጥፋ፤ ኃጢአቱ በራሱ ላይ ነው።,ዘ እምፍጥረቱሂ ውስተ ደቂቀ እስራኤል ወለግዩርኒ ዘሀለወ ውስቴትክሙ አሐዱ ውእቱ ሕጉ ሎሙ እምከመ በኢያእምሮ ገብረ ።,"Ye shall have one law for him that sinneth through ignorance, both for him that is born among the children of Israel, and for the stranger that sojourneth among them." +የእስራኤልም ልጆች በምድረ በዳ ሳሉ አንድ ሰው በሰንበት ቀን እንጨት ሲለቅም አገኙ።,ወነፍስ እንተ ገብረት በእዴሃ ትዕቢተ እመኒ እምውስተ እለ እምፍጥረቶሙ ወእመኒ እምውስተ ግዩራኒሁ ለእግዚአብሔር ወአምዕዐ በዝንቱ ለትሰሮ ይእቲ ነፍስ እምውስተ ሕዝባ ።,"But the soul that doeth ought presumptuously, whether he be born in the land, or a stranger, the same reproacheth the LORD; and that soul shall be cut off from among his people." +እንጨትም ሲለቅም ያገኙት ሰዎች ወደ ሙሴና ወደ አሮን ወደ ማኅበሩም ሁሉ አመጡት።,እስመ ላዕለ ቃለ እግዚአብሔር አበሰ ወዐለወ ትእዛዞ ተቀጥቅጦ ለትትቀጥቀጥ ይእቲ ነፍስ ወኀጢአታሂ ላዕሌሃ ።,"Because he hath despised the word of the LORD, and hath broken his commandment, that soul shall utterly be cut off; his iniquity shall be upon him." +ያደርጉበትም ዘንድ የሚገባው አልተገለጠምና በግዞት አስቀመጡት።,ወሀለዉ ደቂቀ እስራኤል ውስተ ገዳም ወ���ከቡ ብእሴ እንዘ ይኤልድ ዕፀወ በዕለተ ሰንበት ።,"And while the children of Israel were in the wilderness, they found a man that gathered sticks upon the sabbath day." +እግዚአብሔርም ሙሴን። ሰውየው ፈጽሞ ይገደል፤ ከሰፈሩ ውጭ ማኅበሩ ሁሉ በድንጋይ ይውገሩት አለው።,ወአምጽእዎ እለ ረከብዎ ኀበ ሙሴ ወአሮን ወኀበ ኵሉ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And they that found him gathering sticks brought him unto Moses and Aaron, and unto all the congregation." +ማኅበሩም ሁሉ ከሰፈሩ ወደ ውጭ አወጡት፥ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው እስኪሞት ድረስ በድንጋይ ወገሩት።,ወአውዐልዎ ውስተ ሙዓል እስመ አልቦ ዘኰነኑ ዘከመ ይሬስይዎ ።,"And they put him in ward, because it was not declared what should be done to him." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ሞተ ለይሙት ውእቱ ብእሲ ወግርዎ በእብን ኵሉ ትዕይንት ።,"And the LORD said unto Moses, The man shall be surely put to death: all the congregation shall stone him with stones without the camp." +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በላቸው። እነርሱም ትውልዶቻቸውም በልብሳቸው ጫፍ ዘርፍ ያደርጉ ዘንድ፥ በዘርፉም ሁሉ ላይ ሰማያዊ ፈትል ያደርጉ ዘንድ እዘዛቸው።,ወአውጽእዎ አፍአ ኵሉ ተዓይን እምትዕይንት ወወገርዎ በከመ ይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And all the congregation brought him without the camp, and stoned him with stones, and he died; as the LORD commanded Moses." +የእግዚአብሔርንም ትእዛዝ ሁሉ ታስቡና ታደርጉ ዘንድ፥ እርስዋን በመከተል ያመነዘራችሁባትን የልባችሁንና የዓይኖቻችሁን ፈቃድ እንዳትከተሉ፥,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ትእዛዜን ሁሉ ታስቡና ታደርጉ ዘንድ፥ ለአምላካችሁም ቅዱሳን ትሆኑ ዘንድ ዘርፉ በልብሳችሁ ላይ እንዲታይ ይሁን።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ወይግበሩ ሎሙ ዘፈረ ውስተ ጽነፈ አልባሲሆሙ በመዋዕሊሆሙ ወይደዩ ውስተ ዘፈረ ጽነፊሁ ደረከኖ ፍቱለ ።,"Speak unto the children of Israel, and bid them that they make them fringes in the borders of their garments throughout their generations, and that they put upon the fringe of the borders a ribband of blue:" +እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ አምላክ እሆናችሁ ዘንድ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።,ወይኩንክሙ ውስተ ዘፈር ወትሬእይዎ ወትዜከሩ ኵሎ ትእዛዞ ለእግዚአብሔር ወግበርዎን ወኢትተልዉ ድኅረ ሕሊናክሙ ወድኅረ አዕይንቲክሙ በዘ ቦቱ ትዜምዉ አንትሙ ድኅሬሆሙ ፤,"And it shall be unto you for a fringe, that ye may look upon it, and remember all the commandments of the LORD, and do them; and that ye seek not after your own heart and your own eyes, after which ye use to go a whoring:" +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወነበቦሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ፤,"And the LORD spake unto Moses and unto Aaron, saying," +ከሌዊ ልጆች መካከል በየወገናቸው በየአባቶቻቸው ቤቶች የቀዓትን ልጆች ድምር ውሰድ፤,ፍልጥዎሙ ለደቂቀ ቃዓት እምነ ማእከሎሙ ለደቂቀ ሌዊ በበሕዘቢሆሙ ወበበቤተ አበዊሆሙ ፤,"Take the sum of the sons of Kohath from among the sons of Levi, after their families, by the house of their fathers," +ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ በመገናኛው ድንኳን ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የሚገቡበትን ሁሉ ትደምራለህ።,ዘእምዕሥራ ወኀምስቱ ዓም ወላዕሉ እምኔሁ እስከ ዘኀምሳ ዓም ኵሉ ዘይበውእ ይግበር ግብረ ኵሉ ምግባር ዘውስተ ደብተራ ።,"From thirty years old and upward even until fifty years old, all that enter into the host, to do the work in the tabernacle of the congregation." +በመገናኛው ድንኳን በንዋየ ቅድሳቱ ዘንድ የቀዓት ልጆች ሥራ ይህ ነው፤,ወዝንቱ ውእቱ ግብሮሙ ለደቂቀ ቃዓት በውስተ ደብተራ ዘመርጡል ቅድሳት ዘቅዱሳን ።,"This shall be the service of the sons of Kohath in the tabernacle of the congregation, about the most holy things:" +ከሰፈሩ በተነሡ ጊዜ አሮንና ልጆቹ ገብተው የሚሸፍነውን መጋረጃ ያውርዱ፥ የምስክሩንም ታቦት ይጠቅልሉበት፤,ወይበውኡ አሮን ወደቂቁ ሶበ ያነሥእ ትዕይንት ወያወርዱ መንጦላዕተ ዘይሴውር ወይከድንዋ ቦቱ ለታቦት ዘመርጡል ።,"And when the camp setteth forward, Aaron shall come, and his sons, and they shall take down the covering vail, and cover the ark of testimony with it:" +በላዩም የአቆስጣውን ቁርበት መሸፈኛ ያድርጉበት፥ ከእርሱም በላይ ሁለንተናው ሰማያዊ የሆነ መጐናጸፊያ ይዘርጉበት፥ መሎጊያዎቹንም ያግቡ።,ወይወድዩ መልዕልቶ ክዳነ ዘማእሰ ምጺጺት ወይወድዩ መልዕልቶሙ ልብሰ ዘኵለንታሁ ዘደረከኖ ወያስተዋድድዋ ውስተ መጻውርቲሃ ።,"And shall put thereon the covering of badgers' skins, and shall spread over it a cloth wholly of blue, and shall put in the staves thereof." +በገጽ ኅብስት ገበታ ላይ ሰማያዊውን መጐናጸፊያ ይዘርጉበት፤ በእርሱም ላይ ወጭቶቹን፥ ጭልፋዎቹንም፥ ጽዋዎቹንም፥ ለማፍሰስም መቅጃዎቹን ያድርጉ፤ ሁልጊዜም የሚኖር እንጀራ በእርሱ ላይ ይሁን።,ወዲበ ማእድኒ እንተ ሥርዐት ይወድዩ ልብሰ ዘኵለንታሁ ዘሕብረ ከብድ ወመጻብሕቲሃኒ ወአጽሕልቲሃኒ ወመዳምኅተኒ ወመዋጽሕቲሃኒ በዘ ቦቱ ያወጽኅ ወኅብስተኒ ዘይሠርዑ በኵሉ ጊዜ ላዕሌሃ ።,"And upon the table of shewbread they shall spread a cloth of blue, and put thereon the dishes, and the spoons, and the bowls, and covers to cover withal: and the continual bread shall be thereon:" +በእነርሱም ላይ ቀይ መጐናጸፊያ ይዘርጉ፥ በአቆስጣውም ቁርበት መሸፈኛ ይሸፍኑት፥ መሎጊያዎቹንም ያግቡ።,ወይወድዩ ላዕሌሃ ልብሰ ለይ ወይከድንዋ መክዳና ዘማእሰ ምጺጺት ወያስተዋድድዋ ውስተ መጻውርቲሃ ።,"And they shall spread upon them a cloth of scarlet, and cover the same with a covering of badgers' skins, and shall put in the staves thereof." +ሰማያዊውንም መጐናጸፊያ ይውሰዱ፥ የሚያበራውንም መቅረዝ፥ ቀንዲሎቹንም፥ መኰስተሪያዎቹንም፥ የኩስታሪ ማድረጊያዎቹንም፥ እርሱንም ለማገልገል የዘይቱን ዕቃዎች ሁሉ ይሸፍኑ፤,ወይነሥኡ ልብሰ ደረከኖ ወይከድንዋ ለመራናት እንተ ላዕሌሃ ያኃትዉ ወመኃትዊሃኒ ወጕጠታቲሃ ወበዘ ቦቱ ያሤንይዋ ወኵሎ ግምዓቲሃ ዘቅብእ ዘእምውስቴቱ ይገብርዋ ።,"And they shall take a cloth of blue, and cover the candlestick of the light, and his lamps, and his tongs, and his snuffdishes, and all the oil vessels thereof, wherewith they minister unto it:" +እርሱንና ዕቃዎቹን ሁሉ በአቆስጣ ቁርበት መሸፈኛ ውስጥ ያድርጉ፥ በመሸከሚያውም ላይ ያድርጉት።,ወይወድይዋ ላቲ ወለኵሉ ንዋያ ውስተ መክደና ዘማእሰ ምጺጺት ወያስተዋድድዋ ውስተ መጻውርቲሃ ።,"And they shall put it and all the vessels thereof within a covering of badgers' skins, and shall put it upon a bar." +በወርቁም መሠዊያ ላይ ሰማያዊውን መጐናጸፊያ ይዘርጉበት፥ በአቆስጣም ቁርበት መሸፈኛ ይሸፍኑት፥ መሎጊያዎቹንም ያግቡ።,ወለምሥዋዕኒ ዘወርቅ ይገለብብዎ በልብስ ዘደረከኖ ወይከድንዎ እምላዕሉ በማእሰ ምጺጺት ወያስተዋድድዎ ውስተ መጻውርቲሁ ።,"And upon the golden altar they shall spread a cloth of blue, and cover it with a covering of badgers' skins, and shall put to the staves thereof:" +በመቅደስም ውስጥ የሚያገልግሉበትን የማገልገያውን ዕቃ ሁሉ ይውሰዱ፥ በሰማያዊውም መጐናጸፊያ ውስጥ ያስቀምጡት፥ በአቆስጣም ቁርበት መሸፈኛ ይሸፍኑት፥ በመሸከሚያውም ላይ ያድርጉት።,ወይነሥኡ ኵሎ ንዋየ ግብር በዘ ቦቱ ይገብሩ ወይወድይዎ ውስተ ልብስ ዘደረከኖ ወይከድንዎ በማእሰ ምጺጺት ወያነብርዎ ውስተ መጻውርቲሁ ።,"And they shall take all the instruments of ministry, wherewith they minister in the sanctuary, and put them in a cloth of blue, and cover them with a covering of badgers' skins, and shall put them on a bar:" +አመዱንም ከመሠዊያው ላይ ያስወግዱ፥ ሐምራዊውንም መጐናጸፊያ ይዘርጉበት፤,ወመክደነሂ ያነብርዎ ውስተ ምሥዋዕ ወይከድኑ ላዕሌሁ ልብሰ ዘሕብረ ከብድ ኵለንታሁ ።,"And they shall take away the ashes from the altar, and spread a purple cloth thereon:" +የሚያገለግሉበትን ዕቃውን ሁሉም ማንደጃዎቹን ሜንጦቹንም መጫሪያዎቹንም ድስቶቹንም፥ የመሠዊያውን ዕቃ ሁሉ ያስቀምጡበት፤ በእርሱም የአቆስጣን ቁርበት መሸፈኛ ይዘርጉ፥ መሎጊያዎቹንም ያግቡ።,ወይወድዩ ውስቴቱ ኵሎ ንዋየ ግብሮሙ በዘ ቦቱ ይገብሩ ወመዓጥንተሂ ወመኋስስተኒ ወፍያላተኒ ወመክደኖሙ ወኵሎ ንዋየ ምሥዋዕ ወይወድዩ ላዕሌሁ መክዳኖ ዘማእሰ ምጺጺት ወያነብርዎ ዲበ መጻውርቲሁ ወይነሥኡ ልብሰ ዘሕብረ ከብድ ወይከድንዎ ለማዕከክ ወለመከየዱ ወይወድይዎ ውስተ መክደኑ ዘማእሰ ምጺጺት ወያነብርዎ ውስተ መጻውርቲሁ ።,"And they shall put upon it all the vessels thereof, wherewith they minister about it, even the censers, the fleshhooks, and the shovels, and the basons, all the vessels of the altar; and they shall spread upon it a covering of badgers' skins, and put to the staves of it." +ከሰፈሩም ሲነሡ፥ አሮንና ልጆቹ መቅደሱንና የመቅደሱን ዕቃ ሁሉ ከሸፈኑ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ የቀዓት ልጆች ሊሸከሙት ይመጣሉ፤ እንዳይሞቱ ግን ንዋየ ቅድሳቱን አይንኩ። በመገናኛው ድንኳን ዘንድ የቀዓት ልጆች ሸክም ይህ ነው።,ወፈጺሞሙ አሮን ወደቂቁ ከዲነ ዘቅድሳት ወኵሉ ንዋየ ዘቅድሳት ሶበ ያነሥእ ትዕይንት ወእምዝ ይበውኡ ደቂቀ ቃዓት ይትመጠዉ ወኢይገስሱ ዘቅድሳት ከመ ኢይሙቱ ዝንቱ ዘይነሥኡ ደቂቀ ቃዓት እምውስተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And when Aaron and his sons have made an end of covering the sanctuary, and all the vessels of the sanctuary, as the camp is to set forward; after that, the sons of Kohath shall come to bear it: but they shall not touch any holy thing, lest they die. These things are the burden of the sons of Kohath in the tabernacle of the congregation." +የካህኑም የአሮን ልጅ አልዓዛር በመብራቱ ዘይት በጣፋጩም ዕጣን ላይ፥ ሁልጊዜም በሚቀርበው በእህሉ ቍርባንና በቅባቱ ዘይት ላይ ይሾም፤ ማደሪያውን ሁሉ፥ በእርሱም ውስጥ ያለውን ሁሉ፥ መቅደሱንና ዕቃውን ይጠብቃል።,ወሥዩም ውእቱ እልዓዛር ወልደ አሮን ካህን ላዕለ ቅብአ ማኅቶት ወላዕለ ዕጣን ዘየዐጥኑ ወላዕለ መሥዋዕት ዘኵሉ አሚር ወላዕለ ቅብእ ዘይቀብኡ ወላዕለ ኵሉ ደብተራ ሥዩም ውእቱ ወላዕለ ኵሉ ዘሀለወ ውስተ ቅድሳት ወላዕለ ኵሉ ግብር ።,"And to the office of Eleazar the son of Aaron the priest pertaineth the oil for the light, and the sweet incense, and the daily meat offering, and the anointing oil, and the oversight of all the tabernacle, and of all that therein is, in the sanctuary, and in the vessels thereof." +እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ፤,"And the LORD spake unto Moses and unto Aaron, saying," +የቀዓትን ወገኖች ነገድ ከሌዋውያን መካከል አታጥፉአቸው፤,ኢትሥርውዎሙ ለነገደ ሕዝቡ ለቃዓት እምነ ማእከሎሙ ለሌዋውያን ።,Cut ye not off the tribe of the families of the Kohathites from among the Levites: +ነገር ግን ወደ ቅድስተ ቅዱሳን በቀረቡ ጊዜ በሕይወት ይኖሩ ዘንድ እንጂ እንዳይሞቱ እንዲሁ አድርጉላቸው፤ አሮንና ልጆቹ ይግቡ፥ ለሰውም ሁሉ ሥራውንና ሸክሙን ይዘዙ፤,ወከመዝ ግበሩ ሎሙ ወየሐይዉ ወኢይመውቱ ሶበ ለበዊኦቶሙ ውስተ ቅድሳት ዘቅዱሳን አሮን ወደቂቁ ይባኡ ወያስተዳልዉ ሎሙ ጾሮሙ ለለ አሐዱ እምኔሆሙ ።,"But thus do unto them, that they may live, and not die, when they approach unto the most holy things: Aaron and his sons shall go in, and appoint them every one to his service and to his burden:" +ነገር ግን እንዳይሞቱ ንዋየ ቅድሳቱን ለድንገት እንኳ ለማየት አይግቡ።,ወኢይባኡ ግብተ ይርአዩ ቅድሳተ ወይሙቱ ።,"But they shall not go in to see when the holy things are covered, lest they die." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የጌድሶንን ልጆች ድምር ደግሞ በየአባቶቻቸው ቤቶች በየወገኖቻቸውም ውሰድ።,አሐዝ ኈልቆሙ ለደቂቀ ጌድሶን እምጥ��ቱ በበ አብያተ አበዊሆሙ ወበበ ሕዘቢሆሙ ፤,"Take also the sum of the sons of Gershon, throughout the houses of their fathers, by their families;" +የመገናኛውን ድንኳን ሥራ ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የሚገቡትን ሁሉ ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ቍጠራቸው።,ዘእም፳ወ፭ዓም ወላዕሉ እምኔሁ እስከ ዘ፶ዓም ኈልቆሙ ኵሎ ዘይበውእ ይግበር ግብረ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"From thirty years old and upward until fifty years old shalt thou number them; all that enter in to perform the service, to do the work in the tabernacle of the congregation." +የጌድሶናውያን ወገኖች ሥራ በማገልገልና በመሸከም ይህ ነው፤,ወዝንቱ ውእቱ ግብሮሙ ለነገደ ጌድሶን ዘይገብሩ ወዘይጸውሩ ፤,"This is the service of the families of the Gershonites, to serve, and for burdens:" +የማደሪያውን መጋረጆች፥ የመገናኛውንም ድንኳን፥ መደረቢያውን፥ በላዩም ያለውን የአቆስጣውን ቁርበት መደረቢያ፥ የመገናኛውንም ድንኳን ደጃፍ መጋረጃ፥,አሥቃቃተ ዘደብተራ ወደብተራሂ ዘመርጡል ወመክደና ወመክደን ዘምጺጺት ዘዲቤሃ ዘእምላዕሉ ወመክደን ዘኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ፤,"And they shall bear the curtains of the tabernacle, and the tabernacle of the congregation, his covering, and the covering of the badgers' skins that is above upon it, and the hanging for the door of the tabernacle of the congregation," +በማደሪያውና በመሠዊያው ዙሪያ ያለውን የአደባባዩን መጋረጃ፥ የአደባባዩንም ደጃፍ መጋረጃ፥ አውታሮቻቸውንም፥ ለማገልገልም የሚሠሩበትን ዕቃ ሁሉ ይሸከሙ፤ በዚህ ያገልግሉ።,ወአልባሰ ዐጸድኒ ወኵሉ ደብተራ ዘመርጡል ወፈድፋዳተኒ ወኵሎ ንዋየ ግብሮሙ ወኵሎ በዘ ቦቱ ይገብሩ ወይገብሩ ።,"And the hangings of the court, and the hanging for the door of the gate of the court, which is by the tabernacle and by the altar round about, and their cords, and all the instruments of their service, and all that is made for them: so shall they serve." +የጌድሶናውያን አገልግሎት ሁሉ፥ ሸክማቸውም ሁሉ፥ ሥራቸውም ሁሉ በአሮንና በልጆቹ ትእዛዝ ይሁን፤ የሚደርስባቸውንም ሸክም ሁሉ ትነግሩአቸዋላችሁ።,በከመ አዘዝዎሙ አሮን ወደቂቁ ከማሁ ይኩን ግብሮሙ ለደቂቀ ጌድሶን በኵሉ ሕቢቶሙ ወበኵሉ ግብሮሙ ወኈልቆሙ በበ አስማቲሆሙ ለኵሉ ዘይጸውሩ እሙንቱ ።,"At the appointment of Aaron and his sons shall be all the service of the sons of the Gershonites, in all their burdens, and in all their service: and ye shall appoint unto them in charge all their burdens." +የጌድሶናውያን ወገኖች አገልግሎት በመገናኛው ድንኳን ዘንድ ይህ ነው፤ ከካህኑ ከአሮን ልጅ ከኢታምር እጅ በታች ይሆናሉ።,ዝንቱ ውእቱ ሕቢቶሙ ለደቂቀ ጌድሶን በውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወሊቆሙ ይታመር ወልደ አሮን ካህን ።,This is the service of the families of the sons of Gershon in the tabernacle of the congregation: and their charge shall be under the hand of Ithamar the son of Aaron the priest. +የሜራሪንም ልጆች በየወገናቸው በየአባቶቻቸውም ቤቶች ቍጠራቸው።,ወደቂቀ ሜራሪኒ በበ ሕዘቢሆሙ ወበበ አብያተ አበዊሆሙ ኈልቆሙ ፤,"As for the sons of Merari, thou shalt number them after their families, by the house of their fathers;" +የመገናኛውን ድንኳን ሥራ ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የሚገቡትን ሁሉ ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ቍጠራቸው።,ዘእም ፳ወ፭ዓም ወላዕሉ እምኔሁ እስከ ዘ፶ዓም ኈልቆሙ ኵሉ ዘይበውእ ይግበር ግብረ ደብተራ ዘመርጡል ።,"From thirty years old and upward even unto fifty years old shalt thou number them, every one that entereth into the service, to do the work of the tabernacle of the congregation." +በመገናኛው ድንኳን ዘንድ ባለው አገልግሎታቸው ሁሉ፥ የማደሪያው ሳንቆች፥ መወርወሪያዎቹም፥ ተራዳዎቹም፥ እግሮቹም፥,ወዝንቱ ውእቱ ሕቢቶሙ ዘይጸውሩ እሙንቱ በኵሉ ግብሮሙ ዘውስተ ደብተራ ዘመርጡል አርእስቲሃ ለደብተራ ወመናስግቲሃ ወአዕማዲሃ ወመካይዲሆን ወመካድንተ ወመናብርቲሆሙ ወአዕማዲሆሙ ወመንጦላዕተ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ፤,"And this is the charge of their burden, according to all their service in the tabernacle of the congregation; the boards of the tabernacle, and the bars thereof, and the pillars thereof, and sockets thereof," +በዙሪያውም የሚቆሙት የአደባባዩ ምሰሶች፥ እግሮቹም፥ ካስማዎቹም፥ አውታሮቹም፥ ዕቃዎቹና ማገልገያዎቹ ሸክማቸው ነው፤ የሚጠብቁትንም የሸክማቸውን ዕቃ ሁሉ በስማቸው ቍጠሩ።,ወአዕማደ አውደ ዐጸድ ወመካይዲሆን ወመታክሊሆን ወመታግርቲሆን ወኵሎ ንዋዮን ወኵሎ ንዋየ ግብሮሙ ፤ በበአስማቲሆሙ ትኌልቆሙ ወኵሎ ንዋየ ሕቢቶሙ ዘይጸውሩ እሙንቱ ።,"And the pillars of the court round about, and their sockets, and their pins, and their cords, with all their instruments, and with all their service: and by name ye shall reckon the instruments of the charge of their burden." +የሜራሪ ልጆች ወገኖች አገልግሎት በመገናኛው ድንኳን ዘንድ ከካህኑ ክአሮን ልጅ ከኢታምር እጅ በታች በየአገልግሎታቸው ሁሉ ይህ ነው።,ዝንቱ ውእቱ ሕቢቶሙ ለነገደ ደቂቀ ሜራሪ በኵሉ ግብሮሙ ዘውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወእሙንቱኒ ላዕለ ይታመር ወልደ አሮን ካህን ።,"This is the service of the families of the sons of Merari, according to all their service, in the tabernacle of the congregation, under the hand of Ithamar the son of Aaron the priest." +ሙሴና አሮንም የሕቡም አለቆች የቀዓትን ልጆች በየወገናቸው በየአባቶቻቸውም ቤቶች ቈጠሩአቸው።,ወኈለቍዎሙ ሙሴ ወአሮን ወመላእክቲሆሙ ለእስራኤል ለደቂቀ ቃዓት በበ ሕዘቢሆሙ ወበበ አብያተ አበዊሆሙ ፤,"And Moses and Aaron and the chief of the congregation numbered the sons of the Kohathites after their families, and after the house of their fathers," +በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይሠሩ ዘንድ ወደ አገግሎት የገቡትን ሁሉ ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ያሉትን ቈጠሩአቸው፤,ዘእም፳ወ፭ዓም ወላዕሉ እምኔሁ እስከ ዘ፶ዓም ኵሉ ዘይበውእ ከመ ይግበር ውስተ ግብረ ደብተራ ዘመርጡል ።,"From thirty years old and upward even unto fifty years old, every one that entereth into the service, for the work in the tabernacle of the congregation:" +በየወገናቸውም ከእነርሱ የተቈጠሩት ሁለት ሺህ ሰባት መቶ አምሳ ነበሩ።,ወኮነ ኍለቊሆሙ ዘበበ ሕዘቢሆሙ ፳፻፯፻፶ ።,And those that were numbered of them by their families were two thousand seven hundred and fifty. +እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ፥ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያገለገሉት ሁሉ፥ ከቀዓታውያን ወገኖች የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው።,ዝንቱ ውእቱ ኍለቊሆሙ ለደቂቀ ቃዓት ለኵሉ እለ ይበውኡ ውስተ ግብረ ደብተራ ዘመርጡል በከመ ኈለቍዎሙ ሙሴ ወአሮን በቃለ እግዚአብሔር ወበእደ ሙሴ ።,"These were they that were numbered of the families of the Kohathites, all that might do service in the tabernacle of the congregation, which Moses and Aaron did number according to the commandment of the LORD by the hand of Moses." +በየወገናቸውም በየአባቶቻቸውም ቤቶች የተቈጠሩት የጌድሶን ልጆች፥,ወኈለቍዎሙ ለደቂቀ ጌድሶን በበ ሕዘቢሆሙ ወበበ አብያተ አበዊሆሙ ፤,"And those that were numbered of the sons of Gershon, throughout their families, and by the house of their fathers," +በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይሠሩ ዘንድ ለአገልግሎት የገቡት፥ ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ያሉት፥,ዘእም፳ወ፭ዓም ወላዕሉ እምኔሁ እስከ ዘ፶ዓም ኵሉ ዘይበውእ ውስተ ግብር ከመ ይግበር ግብረ ደብተራ ዘመርጡል ።,"From thirty years old and upward even unto fifty years old, every one that entereth into the service, for the work in the tabernacle of the congregation," +በየወገናቸውም በየአባቶቻቸውም ቤቶች የተቈጠሩት ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ሠላሳ ነበሩ።,ወኮነ ኍለቊሆሙ ዘበበ ሕዘቢሆሙ ወበበ አብያተ አበዊሆሙ ፳፻፯፻፴ ።,"Even those that were numbered of them, throughout their families, by the house of their fathers, were two thousand and six hundred and thirty." +እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ፥ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያገለገሉት ሁሉ፥ ከጌድሶን ልጆች ወገኖች የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮ��� የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው።,ዝንቱ ውእቱ ኍለቊሆሙ ለነገደ ደቂቀ ጌድሶን ኵሉ እለ ይጸውሩ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል እለ ኈለቍዎሙ ሙሴ ወአሮን በቃለ እግዚአብሔር ወበእደ ሙሴ ።,"These are they that were numbered of the families of the sons of Gershon, of all that might do service in the tabernacle of the congregation, whom Moses and Aaron did number according to the commandment of the LORD." +በየወገናቸውም በየአባቶቻቸውም ቤቶች ከሜራሪ ልጆች ወገኖች የተቈጠሩት፥,ወኈለቍዎሙ ለነገደ ደቂቀ ሜራሪ በበ ሕዘቢሆሙ ወበበ አብያተ አበዊሆሙ ፤,"And those that were numbered of the families of the sons of Merari, throughout their families, by the house of their fathers," +በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ወደ አገልግሎት የገቡት ሁሉ ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ያሉት፥,ዘእም፳ወ፭ዓም ወላዕሉ እምኔሁ እስከ ዘ፶ዓም ኵሉ ዘይበውእ ይግበር ውስተ ግብረ ደብተራ ዘመርጡል ።,"From thirty years old and upward even unto fifty years old, every one that entereth into the service, for the work in the tabernacle of the congregation," +በየወገናቸው የተቈጠሩት ሦስት ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ።,ወኮነ ኍለቊሆሙ በበ ሕዘቢሆሙ ወበበ አብያተ አበዊሆሙ ፴፻፪፻ ።,"Even those that were numbered of them after their families, were three thousand and two hundred." +እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ፥ ከሜራሪ ልጆች ወገኖች የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮን የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው።,ዝንቱ ውእቱ ኍለቊሆሙ ለነገደ ደቂቀ ሜራሪ እለ ኈለቍዎሙ ሙሴ ወአሮን በቃለ እግዚአብሔር ወበእደ ሙሴ ።,"These be those that were numbered of the families of the sons of Merari, whom Moses and Aaron numbered according to the word of the LORD by the hand of Moses." +በየወገናቸውና በየአባቶቻቸው ቤቶች ከሌዋውያን የተቈጠሩት ሁሉ፥ ሙሴና አሮን የእስራኤልም አለቆች የቈጠሩአቸው፥,ኵሉ እለ ተኈለቁ እለ ኈለቍዎሙ ሙሴ ወአሮን ወመላእክቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ለሌዋውያን በበሕዘቢሆሙ ወበበ አብያተ አበዊሆሙ ፤,"All those that were numbered of the Levites, whom Moses and Aaron and the chief of Israel numbered, after their families, and after the house of their fathers," +በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ሥራውን ለመሥራትና ዕቃውን ለመሸከም የገቡት ሁሉ፥ ከሠላሳ ዓመት ጀምሮ እስከ አምሳ ዓመት ድረስ ያሉት፥,ዘእም፳ወ፭ዓም ወላዕሉ እምኔሁ እስከ ዘ፶ዓም ኵሉ ዘይበውእ ውስተ ግብረ ምግባረ ግብር ዘይጸውሩ ዘደብተራ ዘመርጡል ፤,"From thirty years old and upward even unto fifty years old, every one that came to do the service of the ministry, and the service of the burden in the tabernacle of the congregation," +ከእነርሱ የተቈጠሩት ስምንት ሺህ እምስት መቶ ሰማንያ ነበሩ።,ኮኑ እለ ተኈለቁ ፹፻፭፻፹ ።,"Even those that were numbered of them, were eight thousand and five hundred and fourscore." +እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ እያንዳንዳቸው በየአገልግሎታቸውና በየሸክማቸው በሙሴ እጅ ተቈጠሩ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ እንዲሁ በእርሱ ተቈጠሩ።,በቃለ እግዚአብሔር ተኈለቁ ለለ ብእሲ ብእሲ በበ ምግባሪሆሙ ወበበ ጾሮሙ ወተኈለቁ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"According to the commandment of the LORD they were numbered by the hand of Moses, every one according to his service, and according to his burden: thus were they numbered of him, as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የእስራኤል ልጆች ለምጻሙን ሁሉ፥ ፈሳሽ ነገርም ያለበትን ሁሉ፥ በሬሳም የረከሰውን ሁሉ ከሰፈሩ እንዲያወጡ እዘዛቸው፤,አዝዞሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ያውፅኡ እምውስተ ትዕይንት ኵሎ ዘለምጽ ወኵሎ ዘይትከዐዎ ዘርኡ ወኵሎ ዘቦቱ ርኩሰ ውስተ ነፍሱ ፤,"Command the children of Israel, that they put out of the camp every leper, and every one that hath an issue, and whosoever is defiled by the dead:" +ወንዱንና ሴቱን አውጡ፤ እኔ በመካከሉ የማድርበትን ሰፈራቸውን እንዳያረክሱ ከሰፈሩ አውጡአቸው።,እምተባዕት እስከ አንስቱ ወያውፅእዎሙ አፍአ እምትዕይንት ወኢያርኵሱ ተዓይኒሆሙ ዘውስቴቱ እመጽእ አነ ኀቤሆሙ ።,"Both male and female shall ye put out, without the camp shall ye put them; that they defile not their camps, in the midst whereof I dwell." +የእስራኤልም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፥ ከሰፈሩ አወጡአቸው፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንደ ተናገረው፥ የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ።,ወገብሩ ከማሁ ደቂቀ እስራኤል ወአውፅእዎሙ አፍአ እምትዕይንት በከመ ይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ከማሁ ገብሩ ደቂቀ እስራኤል ።,"And the children of Israel did so, and put them out without the camp: as the LORD spake unto Moses, so did the children of Israel." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው። ወንድ ወይም ሴት የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይተላለፍ ዘንድ ሰው የሚሠራውን ኃጢአት ቢሠራ፥ በዚያም ሰው ላይ በደል ቢሆን፥ በሠራው ኃጢአት ይናዘዝ፤,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ እመኒ ብእሲ ወእመኒ ብእሲት እመቦ ዘገብረ እምኵሉ ኀጣይእ ዘይገብር እጓለ እመ ሕያው ተዐዊሮ ወእመኒ በኢያእምሮ ወነስሐት ይእቲ ነፍስ ፤,"Speak unto the children of Israel, When a man or woman shall commit any sin that men commit, to do a trespass against the LORD, and that person be guilty;" +የወሰደውንም በሙሉ ይመልስ አምስተኛውንም ይጨምርበት፥ ለበደለውም ሰው ይስጠው።,ወአይድዐት ኀጢአታ ዘገብረት ወያገብእ ዘነስሐ ርአሰ ንዋዩ ወኃምስተ እዴሁ ይዌስክ ላዕሌሁ ወያገብእ ለባዕለ ንዋዩ ።,"Then they shall confess their sin which they have done: and he shall recompense his trespass with the principal thereof, and add unto it the fifth part thereof, and give it unto him against whom he hath trespassed." +ነገር ግን ይመልስለት ዘንድ ሰውዮው ዘመድ ባይኖረው፥ ስለ በደል ለእግዚአብሔር የሚመልሰው ነገር ለካህኑ ይሁን፥ ይህም ስለ እርሱ ማስተሰረያ ከሚደረግበት አውራ በግ በላይ ይጨመር።,ወእመሰ አልቦቱ ሰብአ ዘየኀሥሦ ወአልቦ ኀሣሤ ዘይትፈደዮ ለእግዚአብሔር ውእቱ ዘንስሓሁ ወይሁቦ ለካህን ዘእንበለ በግዕ ዘቦቱ ያስተሰሪ ሎቱ ።,"But if the man have no kinsman to recompense the trespass unto, let the trespass be recompensed unto the LORD, even to the priest; beside the ram of the atonement, whereby an atonement shall be made for him." +የእስራኤልም ልጆች ለካህኑ የሚያቀርቡት የተቀደሰ የማንሣት ቍርባን ሁሉ ለእርሱ ይሁን።,ወኵሉ እምቀዳሚ ዘያበውኡ ወኵሉ ብፅዓቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ዘያበውኡ ለእግዚአብሔር ለካህን ውእቱ ።,"And every offering of all the holy things of the children of Israel, which they bring unto the priest, shall be his." +የተቀደሰ የሰው ነገር ሁሉ፥ ሰውም ለካህኑ የሚሰጠው ሁሉ ለእርሱ ይሁን።,ወብፅዓቲሁ ለለ፩ለካህን ዘተመጠዎ ሎቱ ውእቱ ።,"And every man's hallowed things shall be his: whatsoever any man giveth the priest, it shall be his." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው። የማንኛውም ሰው ሚስት ከእርሱ ፈቀቅ ብትል፥ በእርሱም ላይ ብትበድል፥,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ብእሲ ብእሲ ለእመቦ ዘአበሰት ብእሲቱ ወተዐወረቶ ፤,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, If any man's wife go aside, and commit a trespass against him," +ከሌላም ሰው ጋር ብትተኛ፥ ከባልዋም ዓይን ቢሸሸግ፥ እርስዋም ተሰውራ ብትረክስ፥ ምስክርም ባይኖርባት፥ በምንዝርም ባትገኝ፥,ወቦ ዘሰክበ ምስሌሃ ተዐዊራ ወዘመወት ወኢያእመረ ምታ ወኀብአት እምኔሁ እንዘ ርኵስት ይእቲ ወአልቦቱ ስምዐ ዘይዛለፋ ወእመኒ ንጽሕት ይእቲ ፤,"And a man lie with her carnally, and it be hid from the eyes of her husband, and be kept close, and she be defiled, and there be no witness against her, neither she be taken with the manner;" +በባልዋም ላይ የቅንዓት መንፈስ ቢመጣበት፥ ���ርስዋም ስትረክስ ስለ ሚስቱ ቢቀና፤ ወይም እርስዋ ሳትረክስ የቅንዓት መንፈስ ቢመጣበት፥ ስለ ሚስቱም ቢቀና፤,ወመጽአ ላዕሌሁ መንፈሰ ቀንእ ወቀንአ ላዕለ ብእሲቱ እንዘ ርኵስት ይእቲ ወእመኒ እንዘ ኢኮነት ርኵስተ ወመጽአ ላዕሌሁ መንፈሰ ቀንእ ወቀንአ ላዕለ ብእሲቱ ፤,"And the spirit of jealousy come upon him, and he be jealous of his wife, and she be defiled: or if the spirit of jealousy come upon him, and he be jealous of his wife, and she be not defiled:" +ያ ሰው ሚስቱን ወደ ካህኑ ያምጣት፥ የኢፍ መስፈሪያም አሥረኛ እጅ ገብስ ዱቄት ቍርባን ስለ እርስዋ ያምጣ፤ የቅንዓት ቍርባን ነውና፥ ኃጢአትንም የሚያሳስብ የመታሰቢያ ቍርባን ነውና ዘይት አያፍስስበት፥ ዕጣንም አይጨምርበት።,ያመጽኣ ውእቱ ብእሲ ለብእሲቱ ኀበ ካህን ወያመጽእ ቍርባኖ በእንቲአሃ ዓሥርተ እዴሃ ለመስፈርተ ኢፍ ሐሪጸ ስገም ወኢይሰውጥ ላዕሌሁ ቅብአ ወኢይወዲ ዲቤሁ ስኂነ እስመ መሥዋዕተ ሕገ ቀንእ ውእቱ መሥዋዕተ ተዝካር ዘያዜክር ኀጢአተ ውእቱ ።,"Then shall the man bring his wife unto the priest, and he shall bring her offering for her, the tenth part of an ephah of barley meal; he shall pour no oil upon it, nor put frankincense thereon; for it is an offering of jealousy, an offering of memorial, bringing iniquity to remembrance." +ካህኑም ያቀርባታል በእግዚአብሔርም ፊት ያቆማታል፤,ወያመጽኣ ኀበ ካህን ወያቀውማ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the priest shall bring her near, and set her before the LORD:" +ካህኑም የተቀደሰ ውኃ በሸክላ ዕቃ ይወስዳል፤ ካህኑም በማደሪያው ውስጥ ካለው ትቢያ ወስዶ በውኃ ላይ ይረጨዋል፤,ወይነሥእ ካህን ማየ ጥዑም ንጹሐ በግምዔ ልሕኵት ወይነሥእ ካህን መሬተ እምውስተ ደብተራ ዘመርጡል እምነ ምድሩ ወይወድዮ ውስተ ውእቱ ማይ ።,"And the priest shall take holy water in an earthen vessel; and of the dust that is in the floor of the tabernacle the priest shall take, and put it into the water:" +ካህኑም ሴቲቱን በእግዚአብሔር ፊት ያቆማታል፥ የሴቲቱንም ራስ ይገልጣል፥ በእጅዋም ለመታሰቢያ የሚሆነውን የእህል ቍርባን፥ ለቅንዓት ቍርባን፥ ያኖራል፤ በካህኑም እጅ እርግማንን የሚያመጣው መራራ ውኃ ይሆናል።,ወያቀውማ ካህን ለይእቲ ብእሲት ቅድመ እግዚአብሔር ወይከሥታ ርእሳ ለይእቲ ብእሲት ወይሜጥዋ ውስተ እዴሃ ዝክተ መሥዋዕተ ተዝካር መሥዋዕተ ዘሕገ ቀንእ ወውስተ እዴሁሰ ለካህን ዝክቱ ማየ ዘለፋ ዘርጉም ውእቱ ።,"And the priest shall set the woman before the LORD, and uncover the woman's head, and put the offering of memorial in her hands, which is the jealousy offering: and the priest shall have in his hand the bitter water that causeth the curse:" +ካህኑም ያምላታል፥ ሴቲቱንም እንዲህ ይላታል። ሌላ ወንድ አልተኛሽ፥ ባልሽንም አልተውሽ፥ ራስሽንም አላረከስሽ እንደ ሆነ፥ እርግማንን ከሚያመጣ ከዚህ መራራ ውኃ ንጹሕ ሁኚ፤,ወያምሕላ ካህን ለይእቲ ብእሲት ወይብላ ለእመ አልቦ ዘሰከበ ምስሌኪ ወኢተዐወርኪ ምተኪ ወኢገመንኪ ርእሰኪ ንጽሕተ ኩኒ እምነ ዝንቱ ማየ ዘለፋ ዘርጉም ውእቱ ።,"And the priest shall charge her by an oath, and say unto the woman, If no man have lain with thee, and if thou hast not gone aside to uncleanness with another instead of thy husband, be thou free from this bitter water that causeth the curse:" +ነገር ግን ባልሽን ትተሽ ረክሰሽ እንደ ሆነ፥ ከባልሽም ሌላ ከወንድ ጋር ተኝተሽ እንደሆነ፤,ወእመሰ ተዐወርኪ ምተኪ ወገመንኪ ርእሰኪ ወቦቱ ዘሰክበ ምስሌኪ ባዕድ ዘእንበለ ምትኪ ፤,"But if thou hast gone aside to another instead of thy husband, and if thou be defiled, and some man have lain with thee beside thine husband:" +ካህኑም ሴቲቱን በመርገም መሐላ ያምላታል፥ ካህኑም ሴቲቱን። እግዚአብሔር ጭንሽን እያሰለሰለ ሆድሽንም እየነፋ፥ እግዚአብሔር ለመርገምና ለመሐላ በሕዝብሽ መካከል ያድርግሽ፤,ወያምሕላ ካህን ለይእቲ ብእሲት በዝንቱ መሐላ ዘመርገም ወይብላ ካህን ለይእቲ ብእሲት ርግምተ ለይረሲኪ እ��ዚአብሔር ወይደምስስኪ እምነ ማእከለ ሕዝብኪ ከመ ያውድቆ እግዚአብሔር ለገቦኪ ወይሥራ ለከርሥኪ ።,"Then the priest shall charge the woman with an oath of cursing, and the priest shall say unto the woman, The LORD make thee a curse and an oath among thy people, when the LORD doth make thy thigh to rot, and thy belly to swell;" +እርግማንንም የሚያመጣ ይህ ውኃ ወደ ሆድሽ ይግባ፥ ሆድሽንም ይንፋው፥ ጭንሽንም ያበስብሰው ይላታል፤ ሴቲቱም። አሜን አሜን ትላለች።,ወይባእ ዝንቱ ማይ ርጉም ውስተ ከርሥኪ ወይሥራ ለማኅፀንኪ ወይደቀ ገቦኪ ወትብል ይእቲ ብእሲት አሜን ወአሜን ።,"And this water that causeth the curse shall go into thy bowels, to make thy belly to swell, and thy thigh to rot: And the woman shall say, Amen, amen." +ካህኑም እነዚህን መርገሞች በሰሌዳ ይጽፈዋል፥ በመራራውም ውኃ ይደመስሰዋል፤,ወይጽሕፎ ካህን ለዝንቱ መርገም ውስተ መጽሐፍ ወየኀፅቦ በውስተ ማየ ዘለፋ ዘርጉም ።,"And the priest shall write these curses in a book, and he shall blot them out with the bitter water:" +እርግማን የሚያመጣውንም መራራ ውኃ ለሴቲቱ ይጠጣታል፤ የእርግማኑም ውኃ በገባባት ጊዜ መራራ ይሆናል።,ወይበውእ ውእቱ ማየ ዘለፋ ዘርጉም ውስተ ከርሣ ።,"And he shall cause the woman to drink the bitter water that causeth the curse: and the water that causeth the curse shall enter into her, and become bitter." +ካህኑም የቅንዓቱን የእህል ቍርባን ከሴቲቱ እጅ ይወስዳል፥ የእህሉንም ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ይወዘውዘዋል፥ ወደ መሠዊያውም ያመጣዋል፤,ወይትሜጠው ካህን እምውስተ እዴሃ ዝክተ መሥዋዕተ ቀንእ ወያነብሮ ለውእቱ መሥዋዕት ቅድመ እግዚአብሔር ወያበውኦ ኀበ ምሥዋዕ ።,"Then the priest shall take the jealousy offering out of the woman's hand, and shall wave the offering before the LORD, and offer it upon the altar:" +ካህኑም ከእህሉ ቍርባን አንድ እፍኝ ሙሉ ለመታሰቢያው ወስዶ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፥ ከዚያም በኋላ ለሴቲቱ ውኃውን ያጠጣታል።,ወይዘግን ካህን እምውስተ ውእቱ መሥዋዕት ዝክራ ወይወድዮ ውስተ ምሥዋዕ ወእምድኅረ ዝንቱ ያሰትያ ለይእቲ ብእሲት ውእተ ማየ ።,"And the priest shall take an handful of the offering, even the memorial thereof, and burn it upon the altar, and afterward shall cause the woman to drink the water." +ውኃውን ካጠጣት በኋላ እንዲህ ይሆናል፤ ረክሳና በባልዋ ላይ አመንዝራ እንደ ሆነች፥ እርግማንን የሚያመጣው ውኃ ገብቶ መራራ ይሆንባታል፥ ሆድዋም ይነፋል፥ ጭንዋም ይሰለስላል፤ ሴቲቱም በሕዝብዋ መካከል ለመርገም ትሆናለች።,ወለእመ ገመነት ርእሳ ወተዐወረቶ ለምታ ይበውእ ውእቱ ማየ ዘለፋ ዘርጉም ውስተ ከርሣ ወይወሥራ ለከርሣ ወይወድቅ ገቦሃ ወትከውን ይእቲ ብእሲት መርገመ ውስተ ሕዝባ ።,"And when he hath made her to drink the water, then it shall come to pass, that, if she be defiled, and have done trespass against her husband, that the water that causeth the curse shall enter into her, and become bitter, and her belly shall swell, and her thigh shall rot: and the woman shall be a curse among her people." +ያልረከሰች ያለ ነውርም እንደ ሆነች፥ ንጹሕ ትሆናለች፥ ልጆችንም ታረግዛለች።,ወእመሰ አገመነት ርእሳ ወንጽሕት ይእቲ ያነጽሓ ወዘርአ ይከውና ።,"And if the woman be not defiled, but be clean; then she shall be free, and shall conceive seed." +ሴት ባልዋን ትታ በረከሰች ጊዜ፥ ወይም በሰው ላይ የቅንዓት መንፈስ በመጣበት ጊዜ፥ ስለ ሚስቱም በቀና ጊዜ፥ የቅንዓት ሕግ ይህ ነው፤ ሴቲቱንም በእግዚአብሔር ፊት ያቁማት፥ ካህኑም እንደዚህ ሕግ ሁሉ ያድርግባት።,ዝንቱ ሕገ ቀንእ ለብእሲት እንተ አበሰት ላዕለ ምታ ወገመነት ርእሳ ፤,"This is the law of jealousies, when a wife goeth aside to another instead of her husband, and is defiled;" +ሰውዮውም ከኃጢአት ንጹሕ ይሆናል፥ ሴቲቱም ኃጢአትዋን ትሸከማለች።,ወለብእሲኒ ዘመጽአ ላዕሌሁ መንፈሰ ቀንእ ወቀንአ ላዕለ ብእሲቱ ወያቀውማ ለብእሲቱ ቅድመ እግዚአብሔር ወይገብር ላቲ ካህን ኵሎ ዘንተ ሕገ ።,"Or when the spirit of jealousy cometh upon him, and he be jealous over his wife, and shall set the woman before the LORD, and the priest shall execute upon her all this law." +ማኅበሩም ሁሉ ድምፃቸውን አንሥተው ጮኹ፤ ሕዝቡም በዚያ ሌሊት አለቀሱ።,ወኀበረ ኵሉ ተዓይን ወጸርሑ በቃል ወበከዩ ሕዝብ ኵሎ ሌሊተ ።,"And all the congregation lifted up their voice, and cried; and the people wept that night." +የእስራኤልም ልጆች ሁሉ በሙሴና በአሮን ላይ አጕረመረሙ፤ ማኅበሩም ሁሉ። በግብፅ ምድር ሳለን ምነው በሞትን ኖሮ! ወይም በዚህ ምድረ በዳ ምነው በሞትን ኖሮ!,ወአንጐርጐሩ ላዕለ ሙሴ ወላዕለ አሮን ኵሎሙ ደቂቀ እስራኤል ወይቤልዎሙ ኵሉ ትዕይንት ኀየሰነ ሶበ ሞትነ በብሔረ ግብጽ እምነ ንሙት በዝንቱ ገዳም ።,"And all the children of Israel murmured against Moses and against Aaron: and the whole congregation said unto them, Would God that we had died in the land of Egypt! or would God we had died in this wilderness!" +እግዚአብሔርም በሰይፍ እንሞት ዘንድ ወደዚች ምድር ለምን ያገባናል? ሴቶቻችንና ልጆቻችን ምርኮ ይሆናሉ፤ ወደ ግብፅ መመለስ አይሻለንምን? አሉአቸው።,ወለምንት ይወስደነ እግዚእ ውስተ ይእቲ ምድር ከመ ንደቅ በውስተ ቀትል ወአንስቲያነኒ ወደቂቅነሂ ይከውኑ ሕብልያ ወይእዜኒ ይኄይሰነ ንግባእ ውስተ ብሔረ ግብጽ ።,"And wherefore hath the LORD brought us unto this land, to fall by the sword, that our wives and our children should be a prey? were it not better for us to return into Egypt?" +እርስ በርሳቸውም። ኑ፥ አለቃ ሾመን ወደ ግብፅ እንመለስ ተባባሉ።,ወተባሀሉ በበይናቲሆሙ ሀቡነ ናንግሥ ለነ ወንግባእ ውስተ ብሔረ ግብጽ ።,"And they said one to another, Let us make a captain, and let us return into Egypt." +ሙሴና አሮንም በእስራኤል ልጆች ጉባኤ ፊት በግምባራቸው ወደቁ።,ወወድቁ ሙሴ ወአሮን በገጾሙ ቅድመ ኵሉ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,Then Moses and Aaron fell on their faces before all the assembly of the congregation of the children of Israel. +ምድርን ከሰለሉት ጋር የነበሩት የነዌ ልጅ ኢያሱና የዮፎኒ ልጅ ካሌብ ልብሳቸውን ቀደዱ፤,ወኢያሱ ወልደ ነዌ ወእብ ወልደ ዬፎኒ እለ እምውስቴቶሙ ለእለ ርእይዋ ለይእቲ ምድር ሠጠጡ አልባሲሆሙ ።,"And Joshua the son of Nun, and Caleb the son of Jephunneh, which were of them that searched the land, rent their clothes:" +ለእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ። ዞረን የሰለልናት ምድር እጅግ መልካም ናት።,ወይቤልዎሙ ለኵሉ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ምድርሰ እንተ ርኢነ ሠናይት ጥቀ ወፈድፋደ ።,"And they spake unto all the company of the children of Israel, saying, The land, which we passed through to search it, is an exceeding good land." +እግዚአብሔርስ ከወደደን ወተትና ማር ወደምታፈስሰው ወደዚች ምድር ያገባናል እርስዋንም ይሰጠናል።,ወለእመሰ እግዚአብሔር ኀርየነ ከመ ያብአነ ውስተ ይእቲ ምድር ወይሁበነሃ ለነ ፤ ምድር ይእቲ ለነ እንተ ትውሕዝ ሐሊበ ወመዓረ ።,"If the LORD delight in us, then he will bring us into this land, and give it us; a land which floweth with milk and honey." +ነገር ግን በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እንደ እንጀራ ይሆኑልናልና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፍፎአል፥ እግዚአብሔርም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው ብለው ተናገሩአቸው።,ወባሕቱ ኢትኩኑ ከሓድያነ በእግዚአብሔር ወኢትፍርህዎሙ አንትሙ ለሕዝባ ለይእቲ ምድር እስመ ንሕነ ናጠፍኦሙ ወእስመ ኀለፈ መዋዕሊሆሙ ወእስመ እግዚአብሔር ሀለወ ምስሌነ ኢትፍርህዎሙ ።,"Only rebel not ye against the LORD, neither fear ye the people of the land; for they are bread for us: their defence is departed from them, and the LORD is with us: fear them not." +ማኅበሩ ሁሉ ግን በድንጋይ ይወግሩአቸው ዘንድ ተማከሩ። የእግዚአብሔርም ክብር ለእስራኤል ልጆች ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ተገለጠ።,ወይቤሉ ኵሉ ተዓይን ከመ ይወግርዎሙ በእብን ወአስተርአየ ስብሐተ እግዚአብሔር በደመና ኀበ ደብተራ ዘመርጡል ለኵሉ ደቂቀ እስራኤል ።,But all the congregation bade stone them with stones. And the glory of the LORD appeared in the tabernacle of the congregation before all the children of Israel. +እግዚአብሔርም ሙሴን። ይህ ሕዝብ እስከ መቼ ይንቀኛል? በፊቱስ ባደረግሁት ተአምራት ሁሉ እስከ መቼ አያምንብኝም?,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለሙሴ እስከ ማእዜኑ ይዌሕከኒ ዝንቱ ሕዝብ ወእስከ ማእዜኑ ኢየአምኑኒ በኵሉ ተአምርየ ዘገበርኩ ሎሙ ።,"And the LORD said unto Moses, How long will this people provoke me? and how long will it be ere they believe me, for all the signs which I have shewed among them?" +ከርስታቸው አጠፋቸው ዘንድ በቸነፈር እመታቸዋለሁ፤ አንተም ከእነርሱ ለሚበዛና ለሚጠነክር ሕዝብ አደርግሃለሁ አለው።,እቅትሎሙኑ በሞት ወአጥፍኦሙ ወእሬስየከ ለከ ወለቤተ አቡከ ውስተ ሕዝብ ዐቢይ ዘይበዝኅ እምነ ዝንቱ ፈድፋደ ።,"I will smite them with the pestilence, and disinherit them, and will make of thee a greater nation and mightier than they." +ሙሴም እግዚአብሔርን አለው። ግብፃውያን ይሰማሉ፤ ይህን ሕዝብ ከመካከላቸው በኃይልህ አውጥተኸዋልና፤,ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብሔር ወይሰምዑ ግብጽ እለ እምኔሆሙ አውፃእኮሙ ለዝንቱ ሕዝብ በኀይልከ ።,"And Moses said unto the LORD, Then the Egyptians shall hear it, (for thou broughtest up this people in thy might from among them;)" +ለዚችም ምድር ሰዎች ይናገራሉ። አንተ እግዚአብሔር በዚህ ሕዝብ መካከል እንደ ሆንህ ሰምተዋል፤ አንተም፥ አቤቱ፥ ፊት ለፊት ተገልጠሃል፥ ደመናህም በላያቸው ቆሞአል፥ በቀንም በደመና ዓምድ፥ በሌሊትም በእሳት ዓምድ በፊታቸው ትሄዳለህ።,ወይሰምዑ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ውስቴታ ለዛቲ ምድር ከመ አንተ እግዚአብሔር ሀለውከ ውስተ ዝንቱ ሕዝብ ወአንተ እግዚኦ ታስተርኢ ሎሙ ከመዘ ዐይነ በዐይን ይትረአይ ወደመናከ ቆመት መልዕልቴሆሙ ወበዐምደ ደመና አንተ ሖርከ ቅድሜሆሙ መዐልተ ወበዐምደ እሳት ሌሊተ ።,"And they will tell it to the inhabitants of this land: for they have heard that thou LORD art among this people, that thou LORD art seen face to face, and that thy cloud standeth over them, and that thou goest before them, by day time in a pillar of a cloud, and in a pillar of fire by night." +ይህን ሕዝብ እንደ አንድ ሰው ብትገድል ዝናህን የሰሙ አሕዛብ።,ወለእመ ቀጥቀጥካሁ ለዝንቱ ሕዝብ ከመዘ አሐዱ ብእሲ ይብሉ አሕዛብ እለ ይሰምዑ ስመከ ይብሉ ፤,"Now if thou shalt kill all this people as one man, then the nations which have heard the fame of thee will speak, saying," +እግዚአብሔር ይህን ሕዝብ ወደ ማለላቸው ምድር ያገባቸው ዘንድ አልቻለምና በምድረ በዳ ገደላቸው ብለው ይናገራሉ።,እስመ ስእነ እግዚአብሔር አብኦቶሙ ውስተ ምድር እንተ መሐለ ሎሙ ቀተሎሙ በውስተ ገዳም ።,"Because the LORD was not able to bring this people into the land which he sware unto them, therefore he hath slain them in the wilderness." +አሁንም፥ እባክህ። እግዚአብሔር ታጋሽና ምሕረቱ የበዛ፥ አበሳንና መተላለፍን ይቅር የሚል፥ ኃጢአተኞችንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችን ኃጢአት እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድ ድረስ በልጆች ላይ የሚያመጣ ነው ብለህ እንደ ተናገርህ፥ የጌታ ኃይል ታላቅ ይሁን።,ወይእዜኒ ለይትላዐል ኀይልከ እግዚኦ በከመ ትቤ እንዘ ትብል ፤,"And now, I beseech thee, let the power of my Lord be great, according as thou hast spoken, saying," +ይህን ሕዝብ ከግብፅ ምድር ካወጣህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ይቅር እንዳልሃቸው፥ እባክህ፥ እንደ ምሕረትህ ብዛት የዚህን ሕዝብ ኃጢአት ይቅር በል።,እግዚአብሔር ርሑቀ መዐት ወብዙኀ ምሕረት ወጻድቅ ዘየኀድግ ዐመፃ ወኀጢአተ ወጌጋየ ወአንጽሖኒ ኢያነጽሖ ለመአብስ ወይትፈደይ ኀጣይአ ወላዲ ላዕለ ውሉድ እስከ ሣልስት ወራብዕት ትውልድ ።,"The LORD is longsuffering, and of great mercy, forgiving iniquity and transgression, and by no means clearing the guilty, visiting the iniquity of the fathers upon the children unto the third and fourth generation." +እግዚአብሔርም አለ። እንደ ቃልህ ይቅር አልሁ፤,ኅድግ ሎ��� ኀጣይኢሆሙ ለዝንቱ ሕዝብ በከመ ዕበየ ምሕረትከ ወበከመ መሓሬ ኮንከ ሎሙ እምነ ብሔረ ግብጽ እስከ ይእዜ ።,"Pardon, I beseech thee, the iniquity of this people according unto the greatness of thy mercy, and as thou hast forgiven this people, from Egypt even until now." +ነገር ግን እኔ ሕያው ነኛ በእውነት የእግዚአብሔር ክብር ምድርን ሁሉ ይሞላል።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ናሁ ምህርክዎሙ በከመ ትቤ ።,"And the LORD said, I have pardoned according to thy word:" +በግብፅ ምድርና በምድረ በዳ ያደረግሁትን ተአምራቴንና ክብሬን ያዩ እነዚህ ሰዎች ሁሉ አሥር ጊዜ ስለ ተፈታተኑኝ፥,አላ ሕያው አነ ወሕያው ስምየ ወይመልእ ስብሐቲሁ ለእግዚአብሔር ኵሎ ምድረ ፤,"But as truly as I live, all the earth shall be filled with the glory of the LORD." +ነገሬንም ስላልሰሙ፥ በእውነት ለአባቶቻቸው የማልሁላቸውን ምድር አያዩም፤ ከእነርሱም የናቀኝ ሰው ሁሉ አያያትም፤,ከመ ኵሎሙ ዕደው እለ ርእይዎ ለስብሐቲየ ወለተአምርየ ዘገበርኩ በብሔረ ግብጽ ወበገዳም ወእምዝ አመከሩኒ ናሁ ዓሥር ዝንቱ ወኢሰምዑ ቃልየ ፤,"Because all those men which have seen my glory, and my miracles, which I did in Egypt and in the wilderness, and have tempted me now these ten times, and have not hearkened to my voice;" +ባሪያዬ ካሌብ ግን ሌላ መንፈስ ከእርሱ ጋር ስለ ሆነ ፈጽሞም ስለተከተለኝ እርሱ ወደ ገባባት ምድር አገባዋለሁ፤ ዘሩም ይወርሳታል።,ከመ ኢይሬእይዋ ለይእቲ ምድር እንተ መሐልኩ ለአበዊሆሙ ዘእንበለ ውሉዶሙ እለ ሀለዉ ምስሌየ ዝየ ኵሎሙ እለ ኢያአምሩ ሠናይተ ወእኪተ ኵሉ ንኡስ ዘአልቦ ዘያአምር ሎሙ እሁባ ለይእቲ ምድር ወኵሎሙ ባሕቱ እለ ወሐኩኒ ኢይሬእይዋ ።,"Surely they shall not see the land which I sware unto their fathers, neither shall any of them that provoked me see it:" +አማሌቅና ከነዓናዊውም በሸለቆው ውስጥ ተቀምጦአል፤ በነጋው ተመልሳችሁ በኤርትራ ባሕር መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ።,ወቍልዔየ ባሕቱ ካሌብ እስመ ኮነ ካልእ መንፈስ ላዕሌሁ ወተለወኒ አበውኦ ውስተ ይእቲ ምድር እንተ ውስቴታ ቦአ ህየ ወዘርኡ ይትዋረሳ ።,"But my servant Caleb, because he had another spirit with him, and hath followed me fully, him will I bring into the land whereinto he went; and his seed shall possess it." +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወዐማሌቅ ወከናአን ንቡራን ውስተ ቈላተ አውርዮን ፤ ወአንትሙሰ ገዐዙ ወግብኡ ውስተ ገዳም ዘፍኖተ ባሕረ ኤርትራ ።,"(Now the Amalekites and the Canaanites dwelt in the valley.) To morrow turn you, and get you into the wilderness by the way of the Red sea." +የሚያጕረመርምብኝን ይህን ክፉ ሕዝብ እስከ መቼ እታገሠዋለሁ? በእኔ ላይ የሚያጕረመርሙትን የእስራኤልን ልጆች ማጕረምረም ሰማሁ።,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን እንዘ ይብል ፤,"And the LORD spake unto Moses and unto Aaron, saying," +እንዲህ በላቸው። እኔ ሕያው ነኝና በጆሮዬ እንደ ተናገራችሁት እንዲሁ በእውነት አደርግባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤,እስከ ማእዜኑ አሰምዖሙ ነጐርጓሮሙ ለዛቲ ትዕይንት ዘያንጐረጕሩ እሙንቱ ደቂቀ እስራኤል ላዕሌክሙ ዘአንጐርጐሩ በቅድሜየ ።,"How long shall I bear with this evil congregation, which murmur against me? I have heard the murmurings of the children of Israel, which they murmur against me." +በድኖቻችሁ በዚህ ምድረ በዳ ይወድቃሉ፤ የተቆጠራችሁ ሁሉ፥ እንደቁጥራችሁ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ የሆነ ሁሉ፥ እናንተ ያጕረመረማችሁብኝ፥,በሎሙ ሕያው አነ ይቤ እግዚአብሔር እመ አኮ ዳእሙ በከመ ነበብክሙ ውስተ እዝንየ ከማሁ እገብረክሙ በዝንቱ ገዳም ።,"Say unto them, As truly as I live, saith the LORD, as ye have spoken in mine ears, so will I do to you:" +ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር በእርስዋ አስቀምጣችሁ ዘንድ እጄን ዘርግቼ ወደ ማልሁላችሁ ምድር በእውነት እናንተ አትገቡም።,ወይወድቅ አብድንቲክሙ ወኵልክሙ እለ ተፋቀድክሙ ወእለ ���ኈለቍክሙ ዘእም ፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵልክሙ እለ አንጐርጐርክሙ ላዕሌየ ፤,"Your carcases shall fall in this wilderness; and all that were numbered of you, according to your whole number, from twenty years old and upward, which have murmured against me," +ምርኮኛ ይሆናሉ ያላችኋቸውን ልጆቻችሁን እነርሱን አገባቸዋለሁ፥ እናንተም የናቃችኋትን ምድር ያውቃሉ።,ከመ ኢትበውእዋ አንትሙ ለይእቲ ምድር እንተ ሰፋሕኩ እዴየ ከመ አንብርክሙ ውስቴታ እንበለ ካሌብ ወልደ ዬፎኒ ወኢየሱስ ወልደ ነዌ ።,"Doubtless ye shall not come into the land, concerning which I sware to make you dwell therein, save Caleb the son of Jephunneh, and Joshua the son of Nun." +እናንተ ግን በድኖቻችሁ በዚህ ምድረ በዳ ይወድቃሉ።,ወደቂቀ እለ ትቤሉ ሕብልያ ይከውኑ አበውኦሙ ውስተ ይእቲ ምድር ወይትዋረስዋ ለይእቲ ምድር እንተ አንትሙ ተራሐቅክሙ እምኔሃ ።,"But your little ones, which ye said should be a prey, them will I bring in, and they shall know the land which ye have despised." +ልጆቻችሁም በምድረ በዳ አርባ ዓመት ይቅበዘበዛሉ፥ በድኖቻችሁም በምድረ በዳ እስኪጠፉ ድረስ ግልሙትናችሁን ይሸከማሉ።,ወይወድቅ አብድንቲክሙ ውስተ ዝንቱ ገዳም ።,"But as for you, your carcases, they shall fall in this wilderness." +ምድሪቱን በሰላለችሁባት ቀን ቍጥር፥ አርባ ቀን፥ ስለ አንድ ቀንም አንድ ዓመት፥ ኃጢአታችሁን አርባ ዓመት ትሸከማላችሁ፥ ቍጣዬንም ታውቃላችሁ።,ወይትረዐዩ ደቂቅክሙ አርብዓ ዓመ ውስተ ገዳም ፤,"And your children shall wander in the wilderness forty years, and bear your whoredoms, until your carcases be wasted in the wilderness." +እኔ እግዚአብሔር። በእኔ ላይ በተሰበሰበ በዚህ ክፉ ማኅበር ሁሉ ላይ እንዲህ አደርጋለሁ ብዬ ተናገርሁ፤ በዚህ ምድረ በዳ ያልቃሉ፥ በዚያም ይሞታሉ።,በከመ ኍለቊሆሙ ለእልክቱ መዋዕል እለ ቦንቱ ርእይዋ ለይእቲ ምድር አርብዓ ዕለተ ፤ አሐቲ ዕለት ዓመተ ትከውነክሙ በእንተ ኀጢአትክሙ ወይኩንክሙ ፵ዓመ ወታአምሩ እንከ መንሱተ መዐትየ ።,"After the number of the days in which ye searched the land, even forty days, each day for a year, shall ye bear your iniquities, even forty years, and ye shall know my breach of promise." +ምድሪቱንም ሊሰልሉ ሙሴ ልኮአቸው የተመለሱት ሰዎች ክፉ ወሬም ስለ ምድሪቱ እያወሩ በእርሱ ላይ ማኅበሩ ሁሉ እንዲያጕረመርሙ ያደረጉ፥,እስመ አነ እግዚአብሔር ዘነብኩ ከመ ከመዝ እገብራ ለዛቲ ትዕይንት እኪት እንተ ኀበረት ላዕሌየ በዝንቱ ገዳም ለይጥፍኡ ወበህየ ለይሙቱ ።,"I the LORD have said, I will surely do it unto all this evil congregation, that are gathered together against me: in this wilderness they shall be consumed, and there they shall die." +ክፉ ወሬ ያወሩ እነዚያ ሰዎች በእግዚአብሔር ፊት በመቅሠፍት ሞቱ።,ወእልክቱ ዕደው እለ ፈነዎሙ ሙሴ ከመ ይርአይዋ ለይእቲ ምድር አመ ገብኡ አንጐርጐሩ በእንቲአሃ ኀበ ኵሉ ተዓይን ወአውፅኡ ነገረ እኩየ በእንተ ይእቲ ምድር ፤,"And the men, which Moses sent to search the land, who returned, and made all the congregation to murmur against him, by bringing up a slander upon the land," +ነገር ግን ምድሪቱን ሊሰልሉ ከሄዱ ሰዎች የነዌ ልጅ ኢያሱና የዮፎኒ ልጅ ካሌብ በሕይወት ተቀመጡ።,ወሞቱ ውእቶሙ ዕደው እለ ይቤልዋ እኪት ለይእቲ ምድር ወምድርሰ ሠናይት ይእቲ በቅድመ እግዚአብሔር ።,"Even those men that did bring up the evil report upon the land, died by the plague before the LORD." +ሙሴም ይህን ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ነገረ፥ ሕዝቡም እጅግ አዘኑ።,ወኢያሱ ወልደ ነዌ ወካሌብ ወልደ ዬፎኔ እለ ኀይዉ እምኔሆሙ ለውእቶሙ ዕደው እለ ሖሩ ይርአይዋ ለይእቲ ምድር ።,"But Joshua the son of Nun, and Caleb the son of Jephunneh, which were of the men that went to search the land, lived still." +በነጋውም ማልደው ተነሡ፥ ወደ ተራራውም ራስ መጥተው። እነሆ፥ መጣን፤ እኛ በድለናልና እግዚአብሔር ወዳለው ስፍራ እንወጣለን አሉ።,ወነገሮሙ ሙሴ ዘንተ ነገረ ለኵሉ ደቂቀ እስራኤል ወላሐወ ሕዝብ ጥቀ ።,And Moses told these sayings unto all the children of Israel: and the people mourned greatly. +ሙሴም አለ። የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ለምን ትተላለፋላችሁ? አይጠቅማችሁም።,ወጌሡ በጽባሕ ወዐርጉ ውስተ ርእሰ ደብር ወይቤሉ ናሁ ንሕነ ነዐርግ ውስተ ውእቱ መካን ዘይቤለነ እግዚአብሔር ከመ አበስነ በእንቲአሁ ።,"And they rose up early in the morning, and gat them up into the top of the mountain, saying, Lo, we be here, and will go up unto the place which the LORD hath promised: for we have sinned." +እግዚአብሔር በእናንተ መካከል አይደለምና በጠላቶቻችሁ ፊት እንዳትወድቁ አትውጡ።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለምንት ለክሙ ትትዓደዉ ቃለ እግዚአብሔር ኢኮነ ሠናይ ለክሙ ከመዝ ።,"And Moses said, Wherefore now do ye transgress the commandment of the LORD? but it shall not prosper." +አማሌቃዊና ከነዓናዊ በፊታችሁ ናቸውና በሰይፍ ትወድቃላችሁ፤ እግዚአብሔርን ከመከተል ተመልሳችኋልና እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር አይሆንም።,ኢትዕረጉ እስመ አሀለወ እግዚአብሔር ምስሌክሙ ወትወድቁ ቅድመ ፀርክሙ ።,"Go not up, for the LORD is not among you; that ye be not smitten before your enemies." +እነርሱ ግን ወደ ተራራው ራስ ሊወጡ ደፈሩ፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦትና ሙሴ ከሰፈሩ አልተነሡም።,እስመ ዐማሌቅ ወከናአን ሀለዉ ህየ ቅድሜክሙ ወትወድቁ በኀፂን በበይነ ዘተመየጥክሙ ወክህድክምዎ ለእግዚአብሔር ወኢሀለወ እግዚአብሔር ምስሌክሙ ።,"For the Amalekites and the Canaanites are there before you, and ye shall fall by the sword: because ye are turned away from the LORD, therefore the LORD will not be with you." +በዚያም ተራራ ላይ የተቀመጡ አማሌቃዊና ከነዓናዊ ወረዱ፥ መትተዋቸውም እስከ ሔርማ ድረስ አሳደዱአቸው።,ወተኀይሎሙ ዐርጉ ውስተ ርእሰ ደብር ወታቦተ ሕጉሰ ለእግዚአብሔር ወሙሴሂ ኢተሐውሱ እምነ ማእከለ ትዕይንት ።,"But they presumed to go up unto the hill top: nevertheless the ark of the covenant of the LORD, and Moses, departed not out of the camp." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ እዘዛቸው። መብሌን፥ ለእኔ ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት የተደረገውን ቍርባኔን፥ መባዬን በየጊዜው ታቀርቡልኝ ዘንድ ጠብቁ።,አዝዘሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ቍርባንየ ወሀብትየ ወመሣውዒየ ዘመዐዛ ሠናይ ዕቀቡ ታብኡ ሊተ በበዓላቲየ ።,"Command the children of Israel, and say unto them, My offering, and my bread for my sacrifices made by fire, for a sweet savour unto me, shall ye observe to offer unto me in their due season." +እንዲህም በላቸው። በእሳት ለእግዚአብሔር የምታቀርቡት ቍርባን ይህ ነው፤ ለዘወትር ለሚቃጠል መሥዋዕት ነውር የሌለባቸውን ሁለት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ዕለት ዕለት ታቀርባላችሁ።,ወበሎሙ ዝንቱ ውእቱ መሥዋዕትየ ኵሉ ዘታበውኡ ለእግዚአብሔር አባግዐ ዘዘዓመት ንጹሓነ ክልኤቱ ለለ ዕለቱ መሥዋዕት ዘዘልፍ ።,"And thou shalt say unto them, This is the offering made by fire which ye shall offer unto the LORD; two lambs of the first year without spot day by day, for a continual burnt offering." +አንዱን ጠቦት በማለዳ፥ ሌላውንም ጠቦት በማታ አቅርብ፤,አሐደ በግዐ ትገብሩ በጽባሕ ወአሐደ በግዐ ትገብሩ ፍና ሰርክ ።,"The one lamb shalt thou offer in the morning, and the other lamb shalt thou offer at even;" +ለእህልም ቍርባን የኢን መስፈሪያ አራተኛ እጅ በሆነ ተወቅጦ በተጠለለ ዘይት የተለወሰ የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ እጅ መልካም ዱቄት ታቀርባለህ።,ወትገብር ስንዳሌ ዓሥርተ እዴሃ ለኢፍ ለመሥዋዕት ዘዘልፍ ዘግቡር በቅብእ በራብዕተ እዴሃ ለኢን ፤,"And a tenth part of an ephah of flour for a meat offering, mingled with the fourth part of an hin of beaten oil." +በእሳት ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የቀረበ በሲና ተራራ የተሠራ ለዘወትር የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።,ለመሥዋዕት ዘዘልፍ ዘተገብረ በደብረ ሲና ለመዐ�� ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"It is a continual burnt offering, which was ordained in mount Sinai for a sweet savour, a sacrifice made by fire unto the LORD." +የመጠጡ ቍርባን ለአንድ ጠቦት የኢን መስፈሪያ አራተኛው እጅ ነው፤ በመቅደሱ ውስጥ ለእግዚአብሔር ለመጠጥ ቍርባን መጠጥ ታፈስሳለህ።,ወሞጻሕቱ ራብዕተ እዴሃ ለኢን ለአሐዱ በግዕ ታወጽኅ ሞጻሕተ በቅዱስ ለእግዚአብሔር ።,And the drink offering thereof shall be the fourth part of an hin for the one lamb: in the holy place shalt thou cause the strong wine to be poured unto the LORD for a drink offering. +ሌላውንም ጠቦት በማታ ጊዜ ታቀርባለህ፤ የእህሉን ቍርባንና የመጠጡን ቍርባን በማለዳ እንዳቀረብህ በእሳት ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ታቀርበዋለህ።,ወይገብሩ ካልአ በግዐ ፍና ሰርክ በከመ መሥዋዕቱ ወበከመ ሞጻሕቱ ትገብሩ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And the other lamb shalt thou offer at even: as the meat offering of the morning, and as the drink offering thereof, thou shalt offer it, a sacrifice made by fire, of a sweet savour unto the LORD." +በሰንበትም ቀን ነውር የሌለባቸውን ሁለት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥ ለእህልም ቍርባን በዘይት የተለወሰ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ መልካም ዱቄት፥ የመጠጡንም ቍርባን ታቀርባላችሁ።,ወበዕለተ ሰንበት ትገብሩ ክልኤተ አባግዐ ዘዘ ዓመት ንጹሓነ ወክልኤተ ዓሥራተ ዘስንዳሌ ለመሥዋዕት ዘግቡር በቅብእ ወሞጻሕቱ ።,"And on the sabbath day two lambs of the first year without spot, and two tenth deals of flour for a meat offering, mingled with oil, and the drink offering thereof:" +በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕት ሌላ፥ ከመጠጡም ቍርባን ሌላ፥ በየሰንበቱ ሁሉ የምታቀርቡት የሚቃጠለው መሥዋዕት ይህ ነው።,ወቍርባኑ ለሰንበት ዘውስተ ሰናብት ላዕለ መሥዋዕት ዘዘልፍ ሎቱኒ ሞጻሕቱ ።,"This is the burnt offering of every sabbath, beside the continual burnt offering, and his drink offering." +በወሩም መባቻ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ታቀርባላችሁ፤ ሁለት ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውርም የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥,ወአመ አሥራቀ ወርኅ ታበውኡ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር አስዋረ ክልኤተ እምውስተ አልህምት ወበግዐ አሐደ ወማሕስአ አባግዕ ሰብዐተ ዘዘዓመት ፤,"And in the beginnings of your months ye shall offer a burnt offering unto the LORD; two young bullocks, and one ram, seven lambs of the first year without spot;" +ለእያንዳንዱም ወይፈን ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ መልካም ዱቄት፥ ለአውራው በግም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ መልካም ዱቄት፥,ወሠለስቱ ዓሥራተ ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለ፩ላህም ወ፪ዓሥራተ ስንዳሌ ዘግቡር በቅብዕ ለበግዕ ፩ ፤,"And three tenth deals of flour for a meat offering, mingled with oil, for one bullock; and two tenth deals of flour for a meat offering, mingled with oil, for one ram;" +ለእያንዳንዱም ጠቦት ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ ከመስፈሪያው አሥረኛ እጅ መልካም ዱቄት፥ ለሚቃጠል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት ታቀርባላችሁ።,ወዓሥራተ ዓሥራተ ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ለለ፩ማሕስዕ መሥዋዕት ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር ።,"And a several tenth deal of flour mingled with oil for a meat offering unto one lamb; for a burnt offering of a sweet savour, a sacrifice made by fire unto the LORD." +የመጠጥ ቍርባናቸውም ለአንድ ወይፈን የኢን ግማሽ፥ ለአውራው በግም የኢን ሢሶ፥ ለአንዱም ጠቦት የኢን አራተኛ እጅ የወይን ጠጅ ይሆናል፤ ይህ ለዓመቱ የወር መባቻ ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።,ወሞጻኅቶሙ ለለ፩ላህም መንፈቃ ለኢን ይኩን ወሣልስተ እዴሃ ለኢን ለ፩በግዕ ይኩን ወራብዕተ እዴሃ ለኢን ወይን ይኩን ለ፩ማሕስአ በግዕ ዝንቱ መሥዋዕቱ ለለ ወርኅ እምወርኅ ዘውስተ አውራኀ ዓመት ።,"And their drink offerings shall be half an hin of wine unto a bullock, and the third part of an hin unto a ram, and a fourth part of an hin unto a lamb: this is the burnt offering of every month throughout the months of the year." +ለእግዚአብሔርም ለኃጢአት መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል ታቀርባላችሁ፤ በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከመጠጡ ቍርባን ሌላ ይቀርባል።,ወኀርጌ አሐዱ እምውስተ አጣሊ ለእግዚአብሔር በእንተ ኀጢአት ላዕለ መሥዋዕተ ዘልፍ ትገብሩ ወሞጻሕቱሂ ።,"And one kid of the goats for a sin offering unto the LORD shall be offered, beside the continual burnt offering, and his drink offering." +በመጀመሪያው ወር ከወሩም በአሥራ አራተኛው ቀን የእግዚአብሔር ፋሲካ ነው።,ወበቀዳሚ ወርኅ አመ ዐሡሩ ወረቡዑ ለሠርቅ ፋሲ ካሁ ለእግዚአብሔር ።,And in the fourteenth day of the first month is the passover of the LORD. +ከዚህም ወር በአሥራ አምስተኛው ቀን በዓል ይሆናል ሰባት ቀን ቂጣ እንጀራ ትበላላችሁ።,ወአመ ዐሡሩ ወኀሙሱ ለሠርቀ ውእቱ ወርኅ በዓል ሰቡዐ ዕለተ ወናእተ ትበልዑ ።,And in the fifteenth day of this month is the feast: seven days shall unleavened bread be eaten. +በመጀመሪያው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሆናል፤ በእርሱም የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።,ወቀዳሚት ዕለት ቅድስተ ትሰመይ ለክሙ ፤ ኵሎ ግብረ ማሕረስ ኢትግበሩ ።,In the first day shall be an holy convocation; ye shall do no manner of servile work therein: +በእሳትም የተደረገውን ለእግዚአብሔር የሚቃጠለውን መሥዋዕት ታቀርባላችሁ፤ ሁለት ወይፈኖች፥ አንድ አውራ በግ፥ ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፤ ነውር የሌለባቸው ይሁኑላችሁ።,ወታበውኡ ቍርባኖ ለእግዚአብሔር አስዋረ ክልኤተ እምውስተ አልህምት ወበግዕ ፩ወማሕስአ በግዕ ሰብዐተ ንጹሓነ ዘዘ ዓመት ይኩንክሙ ።,"But ye shall offer a sacrifice made by fire for a burnt offering unto the LORD; two young bullocks, and one ram, and seven lambs of the first year: they shall be unto you without blemish:" +የእህል ቍርባናቸውንም በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ለአንድ ወይፈን ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለአውራውም በግ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ፥,ወመሥዋዕቶሙ ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ፤,"And their meat offering shall be of flour mingled with oil: three tenth deals shall ye offer for a bullock, and two tenth deals for a ram;" +ለሰባቱም ጠቦቶች ለእያንዳንዱ ጠቦት ከመስፈሪያው አሥረኛ እጅ ታቀርባላችሁ።,ሠለስቱ ዓሥራት ለ፩ላህም ወክልኤቱ ዓሥራት ለ፩በግዕ ።,"A several tenth deal shalt thou offer for every lamb, throughout the seven lambs:" +ማስተስረያ የሚሆንላችሁን አንድ አውራ ፍየል ለኃጢአት መሥዋዕት ታቀርባላችሁ።,ዓሥራተ ዓሥራተ ትገብር ለ፩ማሕስአ በግዕ ወከማሁ ሰብዓቲሆሙ ማሕስአ አባግዕ ።,"And one goat for a sin offering, to make an atonement for you." +ማልዶ ከሚቀርበው በዘወትር ከሚቃጠል መሥዋዕት ሌላ እነዚህን ታቀርባላችሁ።,ወሐርጌ ፩እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት በዘ ቦቱ ያስተሰርዩ ለክሙ ።,"Ye shall offer these beside the burnt offering in the morning, which is for a continual burnt offering." +ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚደረገውን የቍርባኑን መብል ሰባት ቀን በየዕለቱ እንዲሁ ታቀርባላችሁ፤ በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከመጠጡ ቍርባን ሌላ ይቀርባል።,ዘእንበለ መሥዋዕት ዘኵሉ ጊዜ ዘበበ ነግህ ዘመሥዋዕተ ዘልፍ ።,"After this manner ye shall offer daily, throughout the seven days, the meat of the sacrifice made by fire, of a sweet savour unto the LORD: it shall be offered beside the continual burnt offering, and his drink offering." +በሰባተኛውም ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።,ከመዝ ትገብሩ ዘንተ ለለ ዕለቱ ለሰቡዕ መዋዕል ቍርባነ መሥዋዕት ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር በዲበ መሥዋዕት ዘዘልፍ ወትገብር ሞጻኅተኒ ።,And on the seventh day ye shall have an holy convocation; ye shall do no servile work. +ደግሞ በበኵራት ቀን ከሰባቱ ሱባዔ በዓላችሁ አዲሱን የእህል ቍርባን ለእግዚአብ��ር ባቀረባችሁ ጊዜ፥ የተቀደሰ ጉባኤ ይሆንላችኋል፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።,ወዕለት ሳብዕት ቅድስተ ትኩንክሙ ኵሎ ግብረ ማሕረስ ኢትግበሩ ባቲ ።,"Also in the day of the firstfruits, when ye bring a new meat offering unto the LORD, after your weeks be out, ye shall have an holy convocation; ye shall do no servile work:" +ለእግዚአብሔርም ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የሚቃጠለውን መሥዋዕት ታቀርባላችሁ፤ ሁለት ወይፈኖች፥ አንድ አውራ በግ፥ ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥,ወአመ ዕለተ ሠዊት አመ ታበውኡ መሥዋዕተ ሠዊት ለእግዚአብሔር ሰንበታ ቅድስተ ትኩንክሙ ኵሎ ግብረ ማኅረስ ኢትግበሩ ።,"But ye shall offer the burnt offering for a sweet savour unto the LORD; two young bullocks, one ram, seven lambs of the first year;" +ለእህል ቍርባናቸው በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ለእያንዳንዱ ወይፈን ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለአንዱም አውራ በግ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ፥,ወታበውኡ መሣውዐ ለመዐዛ ሠናይ ለእግዚአብሔር አስዋረ እምውስተ አልህምት ክልኤተ ወአሐደ በግዐ ወማሕስአ በግዕ ሰብዐተ ዘዘ ዓመት ንጹሓነ ።,"And their meat offering of flour mingled with oil, three tenth deals unto one bullock, two tenth deals unto one ram," +ለሰባቱም ጠቦቶች ለእያንዳንዱ ጠቦት ከመስፈሪያው አሥረኛ እጅ ታቀርባላችሁ።,ወመሥዋዕቶሙ ስንዳሌ ዘግቡር በቅብእ ፫ዓሥራተ ለ፩ላህም ወ፪ዓሥራተ ለ፩በግዕ ወዓሥራተ ዓሥራተ ለ፩ማሕስአ በግዕ ወከማሁ ለሰብዓቲሆሙ ማሕስአ አባግዕ ።,"A several tenth deal unto one lamb, throughout the seven lambs;" +ማስተስረያ የሚሆንላችሁን አንድ አውራ ፍየል ለኃጢአት መሥዋዕት ታቀርባላችሁ።,ወሐርጌ አሐደ እምውስተ አጣሊ በእንተ ኀጢአት በዘ ቦቱ ያስተሰርዩ ለክሙ ።,"And one kid of the goats, to make an atonement for you." +በዘወትር ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን ሌላ እነርሱንና የመጠጥ ቍርባናቸውን ታቀርባላችሁ፤ ነውርም የሌለባቸው ይሁኑ።,ዘእንበለ መሥዋዕተ ዘልፍ ወመሥዋዕቶሙኒ ትገብሩ ሊተ ወንጹሓነ ይኩኑክሙ ወሞጻሕቶሙኒ ።,"Ye shall offer them beside the continual burnt offering, and his meat offering, (they shall be unto you without blemish) and their drink offerings." +እግዚአብሔርም ሙሴን በሲና ምድረ በዳ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ፥ በሁለተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን፥ ከግብፅ ምድር ከወጡ በኋላ በሁለተኛው ዓመት እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ በገዳም ዘሲና በውስተ ደብተራ ዘመርጡል አመ ርእሰ ሠርቀ ካልእ ወርኅ በካልእት ዓመት ዘወፅኡ እምድረ ግብጽ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses in the wilderness of Sinai, in the tabernacle of the congregation, on the first day of the second month, in the second year after they were come out of the land of Egypt, saying," +የእስራኤልን ልጆች ማኅበር ሁሉ ድምር፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ በየስማቸው ቍጥር፥ ወንዱን በየራሱ፥ ውሰዱ።,አኀዙ እምጥንቱ ወኈልቍዎሙ ለኵሉ ተዓይኖሙ ለደቂቀ እስራኤል በበነገዶሙ ወበበቤተ አበዊሆሙ ወበበ አስማቲሆሙ ለለ አሐዱ ፤,"Take ye the sum of all the congregation of the children of Israel, after their families, by the house of their fathers, with the number of their names, every male by their polls;" +ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን፥ ከእስራኤል ወደ ሰልፍ የሚወጡትን ሁሉ፥ አንተና አሮን በየሠራዊቶቻቸው ቍጠሩአቸው።,ኵሉ ተባዕት ዘእምነ ዕሥራ ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይለ እስራኤል ወአስተፋቅድዎሙ ምስለ ኀይሎሙ ፤,"From twenty years old and upward, all that are able to go forth to war in Israel: thou and Aaron shall number them by their armies." +ከየነገዱም አንድ ሰው የአባቶቹ ቤት አለቃ ከእናንተ ጋር ይሁን።,አንተ ወአሮን አስተፋቅድዎሙ ።,And with you there shall be a man of every tribe; every one head of the house of his fathers. +ከእናንተም ጋር የሚቆሙት ሰዎች ስሞቻቸው እነዚህ ናቸው፤ ከሮቤል የሰዲዮር ልጅ,ወየሀልዉ ምስሌክሙ አሐዱ አሐዱ እምነ መላእክተ ነገዶሙ እለ እምውስተ አብያተ አበዊሆሙ የሀልው ።,And these are the names of the men that shall stand with you: of the tribe of Reuben; Elizur the son of Shedeur. +ኤሊሱር፥ ከስምዖን የሱሪሰዳይ ልጅ ሰለሚኤል፥,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለውእቶሙ ዕደው እለ መጽኡ ምስሌሆሙ ዘእምውስተ ሮቤል ኤሊሱር ወልደ ሰዲዩር ።,Of Simeon; Shelumiel the son of Zurishaddai. +ከይሁዳ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን፥,ወዘእምውስተ ስምዖን ሰልሚየል ወልደ ሶሪስዴ ።,Of Judah; Nahshon the son of Amminadab. +ከይሳኮር የሶገር ልጅ ናትናኤል፥,ወዘእምውስተ ይሁዳ ነአሶን ወልደ አሚናዳብ ።,Of Issachar; Nethaneel the son of Zuar. +ከዛብሎን የኬሎን ልጅ ኤልያብ፥ ከዮሴፍ ልጆች ከኤፍሬም የዓሚሁድ ልጅ ኤሊሳማ፥ ከምናሴ የፍዳሱ ልጅ ገማልኤል፥,ወዘእምውስተ ይስካር ናተናኤል ወልደ ሶገር ።,Of Zebulun; Eliab the son of Helon. +ከብንያም የጋዴዮን ልጅ አቢዳን፥ ከዳን የአሚሳዳይ ልጅ አኪዔዘር፥,ወዘእምውስተ ዛቡሎን ኤልያብ ወልደ ኬሎን ።,Of the children of Joseph: of Ephraim; Elishama the son of Ammihud: of Manasseh; Gamaliel the son of Pedahzur. +ከአሴር የኤክራን ልጅ ፋግኤል፥,ወዘእምውስተ ትውልደ ዮሴፍ ዘእምነ ኤፍሬም ኤሊሳማ ወልደ ሴሚዩድ ወዘእምውስተ ማናሴ ገማልያል ወልደ ፈዳሶር ።,Of Benjamin; Abidan the son of Gideoni. +ከጋድ የራጉኤል ልጅ ኤሊሳፍ፥,ወዘእምውስተ ብንያሚ አቢዳን ወልደ ጋዲዮኒ ።,Of Dan; Ahiezer the son of Ammishaddai. +ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አኪሬ።,ወዘእምውስተ ዳን አኪየዜር ወልደ ሰሚሳዴ ።,Of Asher; Pagiel the son of Ocran. +ከማኅበሩ የተመረጡ የእስራኤል አእላፍ ታላላቆች፥ የአባቶቻቸው ነገድ አለቆች እነዚህ ናቸው።,ወዘእምውስተ አሴር ፋጌኤል ወልደ ኤክራን ።,Of Gad; Eliasaph the son of Deuel. +ሙሴና አሮንም እነዚህን በስማቸው የተጠሩትን ሰዎች ወሰዱአቸው፤,ወዘአምውስተ ጋድ ኤሊሳፍ ወልደ ራጉኤል ።,Of Naphtali; Ahira the son of Enan. +በሁለተኛውም ወር በመጀመሪያው ቀን ማኅበሩን ሁሉ ሰበሰቡአቸው፤ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን በየራሱ በየወገኑም በየአባቶቻቸውም ቤቶች በየስማቸው ቍጥር ትውልዳቸውን ተናገሩ።,ወዘእምውስተ ንፍታሌም አኪሬ ወልደ ኤናን ።,"These were the renowned of the congregation, princes of the tribes of their fathers, heads of thousands in Israel." +እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ እንዲሁ በሲና ምድረ በዳ ቈጠራቸው።,እሉ ውእቶሙ ኅሩያነ ተዓይኒሆሙ መላእክተ ነገዶሙ ዘበበ አዝማዲሆሙ መሳፍንቶሙ ለእስራኤል እሙንቱ ።,And Moses and Aaron took these men which are expressed by their names: +የእስራኤል በኵር የሮቤል ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ በየራሳቸው፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለው ወንድ ሁሉ፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ወነሥእዎሙ ሙሴ ወአሮን ለእሉ ዕደው እለ ተሰምዩ በበ አስማቲሆሙ ።,"And they assembled all the congregation together on the first day of the second month, and they declared their pedigrees after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, by their polls." +ከሮቤል ነገድ የተቈጠሩ አርባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።,ወአስተጋብኡ ኵሎ ተዓይነ አመ ርእሰ ሠርቀ ወርኅ በካልእት ዓመት ወኈለቍዎሙ በበ አዝማዲሆሙ ወበበ ነገዶሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ለኵሉ ተባዕቶሙ በበርእሶሙ ፤,"As the LORD commanded Moses, so he numbered them in the wilderness of Sinai." +የስምዖን ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች የተቈጠሩ፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ በየራሳቸው፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለው ወንድ ሁሉ፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ወኈለቍዎሙ እሙንቱ በደብረ ሲና ።,"And the children of Reuben, Israel's eldest son, by their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, by their polls, every male from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከስምዖን ነገድ የተቈጠሩት አምሳ ዘጠኝ ሺህ ሦስት መቶ ነበሩ።,ወኮነ ደቂቀ ሮቤል በኵሩ ለእስራኤል በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበ ርእሶሙ ለኵሉ ተባዕቶሙ ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Reuben, were forty and six thousand and five hundred." +የጋድ ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ሮቤል ፬፻-፻፷፻፭፻ ።,"Of the children of Simeon, by their generations, after their families, by the house of their fathers, those that were numbered of them, according to the number of the names, by their polls, every male from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከጋድ ነገድ የተቈጠሩት አርባ አምስት ሺህ ስድስት መቶ አምሳ ነበሩ።,ወደቂቁኒ ለስምዖን በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበርእሶሙ ኵሉ ተባዕት ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Simeon, were fifty and nine thousand and three hundred." +የይሁዳ ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ስምዖን ፭፻-፻፺፻፫፻ ።,"Of the children of Gad, by their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከይሁዳ ነገድ የተቈጠሩት ሰባ አራት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ።,ወደቂቁኒ ለይሁዳ በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበርእሶሙ ኵሉ ተባዕት ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Gad, were forty and five thousand six hundred and fifty." +የይሳኮር ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ይሁዳ ፯፻-፻፵፻፯፻ ።,"Of the children of Judah, by their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከይሳኮር ነገድ የተቈጠሩት አምሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,ወደቂቁኒ ለይስካር በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበ ኍልቈ አስማቲሆሙ በበ ርእሶሙ ኵሉ ተባዕት ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Judah, were threescore and fourteen thousand and six hundred." +የዛብሎን ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ይስካር ፭፻-፻፵፻፬፻ ።,"Of the children of Issachar, by their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከዛብሎን ነገድ የተቈጠሩት አምሳ ሰባት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,ወደቂቁኒ ለዛቡሎን በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበ ኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበርእሶሙ ኵሉ ተባዕቶሙ ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Issachar, were fifty and four thousand and four hundred." +ከዮሴፍ ልጆች፥ የኤፍሬም ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ዛቡሎን ፭፻-፻፸፻፬፻ ።,"Of the children of Zebulun, by their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከኤፍሬም ነገድ የተቈጠሩት አርባ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።,ወደቂቁኒ ለዮሴፍ ደቂቀ ኤፍሬም በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበርእሶሙ ኵሉ ተባዕት ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Zebulun, were fifty and seven thousand and four hundred." +የምናሴ ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ኤፍሬም ፬፻-፻፻፭፻ ።,"Of the children of Joseph, namely, of the children of Ephraim, by their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከምናሴ ነገድ የተቈጠሩት ሠላሳ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ።,ወደቂቁኒ ለማናሴ በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበርእሶሙ ኵሉ ተባዕት ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Ephraim, were forty thousand and five hundred." +የብንያም ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ምናሴ ፫፻-፻፳፻፪፻ ።,"Of the children of Manasseh, by their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከብንያም ነገድ የተቈጠሩት ሠላሳ አምስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,ወደቂቁኒ ለብንያሚ በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበ ርእሶሙ ኵሉ ተባዕት ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Manasseh, were thirty and two thousand and two hundred." +የዳን ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ብንያሚ ፫፻-፻፶፬፻ ።,"Of the children of Benjamin, by their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከዳን ነገድ የተቈጠሩት ስድሳ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ነበሩ።,ወደቂቁኒ ለጋድ በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበ ርእሶሙ ኵሉ ተባዕት ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Benjamin, were thirty and five thousand and four hundred." +የአሴር ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ጋድ ፬፻-፻፶፻፯፻፶ ።,"Of the children of Dan, by their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከአሴር ነገድ የተቈጠሩት አርባ አንድ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።,ወደቂቁኒ ለዳን በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበርእሶሙ ኵሉ ተባዕት ዘእም፳ዓም ወላዕ��� እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Dan, were threescore and two thousand and seven hundred." +የንፍታሌም ልጆች በየትውልዳቸው፥ በየወገናቸው፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ዳን ፯፻-፻፳፻፯፻ ።,"Of the children of Asher, by their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከንፍታሌም ነገድ የተቈጠሩት አምሳ ሦስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,ወደቂቁኒ ለአሴር በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቢሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበርእሶሙ ኵሉ ተባዕት ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Asher, were forty and one thousand and five hundred." +የተቈጠሩት፥ ሙሴና አሮን አሥራ ሁለቱም የእስራኤል አለቆች የቈጠሩአቸው፥ እነዚህ ናቸው፤ እያንዳንዱ የአባቶቹ ቤት አለቃ ነበረ።,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ አሴር ፬፻-፻፲፻፭፻ ።,"Of the children of Naphtali, throughout their generations, after their families, by the house of their fathers, according to the number of the names, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war;" +ከእስራኤልም ልጆች የተቈጠሩት ሁሉ፥ በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት፥ ወደ ሰልፍ የሚወጡት ሁሉ፥,ወደቂቁኒ ለንፍታሌም በበአዝማዲሆሙ ወበበሕዘቤሆሙ ወበበአብያተ አበዊሆሙ ወበበኍልቈ አስማቲሆሙ ወበበርእሶሙ ኵሉ ተባዕት ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ምስለ ኀይል ፤,"Those that were numbered of them, even of the tribe of Naphtali, were fifty and three thousand and four hundred." +የተቈጠሩት ሁሉ ስድስት መቶ ሦስት ሺህ አምስት መቶ አምሳ ነበሩ።,ኍለቊሆሙ ዘእምነገደ ንፍታሌም ፭፻-፻፴፻፬፻ ።,"These are those that were numbered, which Moses and Aaron numbered, and the princes of Israel, being twelve men: each one was for the house of his fathers." +ሌዋውያን ግን በየአባቶቻቸው ነገድ ከእነርሱ ጋር አልተቈጠሩም።,ዛቲ ይእቲ ፍቅድ እንተ አስተፋቀድዎሙ ሙሴ ወአሮን ወመላእክቲሆሙ ለእስራኤል ፲ወ፪ዕደው አሐዱ አሐዱ ብእሲ እምውስተ ፩፩ነገድ አምነገደ አብያተ አበዊሆሙ ውእቶሙ ።,"So were all those that were numbered of the children of Israel, by the house of their fathers, from twenty years old and upward, all that were able to go forth to war in Israel;" +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው። የሌዊን ነገድ አትቍጠረው፥,ወኮነ ኵሉ ኍለቊሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ምስለ ኀይሎሙ ዘእም፳ዓም ወላዕሉ አምኔሁ ኵሉ ዘይወፅእ ፀብአ እምነ እስራኤል ፷፻-፻፴፻፭፻፶ ።,Even all they that were numbered were six hundred thousand and three thousand and five hundred and fifty. +ቍጥራቸውንም ከእስራኤል ልጆች ጋር አታድርግ፤,ወሌዋውያንሰ ምስለ ነገደ ፍጥረቶሙ እሙንቱ ወኢኈለቍዎሙ ውስተ ደቂቀ እስራኤል ።,But the Levites after the tribe of their fathers were not numbered among them. +ነገር ግን በምስክሩ ማደሪያና በዕቃዎች ሁሉ ለእርሱም በሚሆነው ነገር ሁሉ ላይ ሌዋውያንን አቁማቸው። ማደሪያውንና ዕቃዎችን ሁሉ ይሸከሙ፥ ያገልግሉትም፥ በማደሪያውም ዙሪያ ይስፈሩ።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"For the LORD had spoken unto Moses, saying," +ማደሪያውም ሲነሣ ሌዋውያን ይንቀሉት፤ ማደሪያውም በሰፈረ ጊዜ ሌዋውያን ይትከሉት፤ ሌላ ሰው ግን ቢቀርብ ይገደል።,ዑቅ ኢትኈልቆሙ ለነገደ ሌዊ ወኢትትመጠው ኍለቊሆሙ እምነ ደቂቀ እስራኤል ።,"Only thou shalt not number the tribe of Levi, neither take the sum of them among the children of Israel:" +የእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ በየሰፈሩ፥ በየዓላማውም፥ በየጭፍራውም ይሰፍራሉ።,ወሢሞሙ ለሌዋውያን ዲበ ደብተራ ዘመርጡል ወዲበ ኵሉ ንዋያ ወዲበ ኵሉ ዘቦቱ ውስቴታ ከመ እሙን�� ያንሥእዋ ለደብተራ ወለኵሉ ንዋያ ወከመ እሙንቱ ይግበሩ ውስቴታ ወዐውደ ደብተራ ይትዐየኑ ።,"But thou shalt appoint the Levites over the tabernacle of testimony, and over all the vessels thereof, and over all things that belong to it: they shall bear the tabernacle, and all the vessels thereof; and they shall minister unto it, and shall encamp round about the tabernacle." +ነገር ግን በእስራኤል ልጆች ላይ ቍጣ እንዳይወርድ ሌዋውያን በምስክሩ ማደሪያ ዙሪያ ይስፈሩ፤ ሌዋውያንም የምስክሩን ማደሪያ ይጠብቁ።,ወእመኒ ግዕዝት ደብተራ ይተክልዋ ሌዋውያን ወእመሰ ኅድርት ይእቲ ደብተራ እሙንቱ ያነሥእዋ ወዘእምባዕድ ዘመድ ዘአኅበረ ምስሌሆሙ ሐዊረ ለይሙት ።,"And when the tabernacle setteth forward, the Levites shall take it down: and when the tabernacle is to be pitched, the Levites shall set it up: and the stranger that cometh nigh shall be put to death." +የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ አደረጉ።,ወይትዐየኑ ደቂቀ እስራኤል ብእሲ ብእሲ ምስለ ቢጹ ወብእሲ ምስለ ምስፍናሁ በበኀይሎሙ ።,"And the children of Israel shall pitch their tents, every man by his own camp, and every man by his own standard, throughout their hosts." +እስራኤልም በሰጢም ተቀመጡ፤ ሕዝቡም ከሞዓብ ልጆች ጋር ያመነዝሩ ጀመር።,ወኀደሩ ደቂቀ እስራኤል ውስተ ሰጢም ወተገመነ ሕዝብ ወዘመዉ በአዋልደ ሞአብ ።,"And Israel abode in Shittim, and the people began to commit whoredom with the daughters of Moab." +ሕዝቡንም ወደ አምላኮቻቸው መሥዋዕት ጠሩ፤ ሕዝቡም በሉ፥ ወደ አምላኮቻቸውም ሰገዱ።,ወጸውዕዎሙ ውስተ መሥዋዕተ አማልክቲሆሙ ወበልዑ ሕዝብ መሥዋዕቶሙ ወሰገዱ ለአማልክቲሆሙ ።,"And they called the people unto the sacrifices of their gods: and the people did eat, and bowed down to their gods." +እስራኤልም ብዔልፌጎርን ተከተለ፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ።,ወተፈጸመ እስራኤል ለቤዔል ፌጎር ወተምዕዐ መዐተ እግዚአብሔር ላዕለ እስራኤል ።,And Israel joined himself unto Baalpeor: and the anger of the LORD was kindled against Israel. +እግዚአብሔርም ሙሴን። የእግዚአብሔር የቍጣው ጽናት ከእስራኤል እንዲመለስ የሕዝቡን አለቆች ሁሉ ወስደህ በፀሐዩ ፊት ወደ እግዚአብሔር ስቀላቸው አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ንሥኦሙ ለመላእክተ ሕዝብ ወተዛለፎሙ ለእግዚአብሔር *በቅድመ * ፀሐይ ወይሴስል መንሱተ መዐቱ ለእግዚአብሔር እምነ እስራኤል ።,"And the LORD said unto Moses, Take all the heads of the people, and hang them up before the LORD against the sun, that the fierce anger of the LORD may be turned away from Israel." +ሙሴም የእስራኤልን ዳኞች። እናንተ ሁሉ ብዔልፌጎርን የተከተሉትን ሰዎቻችሁን ግደሉ አላቸው።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለሕዝበ እስራኤል ቅትሉ አሐዱ አሐዱ እምኔክሙ ሰብአ ቤትክሙ እለ ገብሩ ለቤዔል ፌጎር ።,"And Moses said unto the judges of Israel, Slay ye every one his men that were joined unto Baalpeor." +እነሆም፥ ከእስራኤል ልጆች አንዱ መጥቶ በሙሴና በእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ፊት ምድያማዊቱን አንዲቱን ሴት ወደ ወንድሞቹ አመጣት፤ እነርሱም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ያለቅሱ ነበር።,ወናሁ አሐዱ ብእሲ እምደቂቀ እስራኤል መጽአ ወወሰዶ ለወልዱ ኀበ መድናዊት በቅድመ ሙሴ ወበቅድመ ኵሉ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ወእሙንቱሰ ሀለዉ ይበክዩ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And, behold, one of the children of Israel came and brought unto his brethren a Midianitish woman in the sight of Moses, and in the sight of all the congregation of the children of Israel, who were weeping before the door of the tabernacle of the congregation." +የካህኑም የአሮን ልጅ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስ ባየው ጊዜ ከማኅበሩ መካከል ተነሥቶ በእጁ ጦር አነሣ፤,ወሶበ ርእየ ፊንሕስ ወልደ እልዓዛር ወልደ አሮን ካህን ተንሥአ እምነ ማእከለ ትዕይንት ወነሥአ ረምሐ ውስተ እዴሁ ።,"And when Phinehas, the son of Eleazar, the son of Aaron the priest, saw it, he rose up from among the congregation, and took a javelin in his hand;" +ያንንም የእስራኤልን ሰው ተከትሎ ወደ ድንኳኑ ገባ። እስራኤላዊውንም ሰውና ሴቲቱን ሁለቱን ሆዳቸውን ወጋቸው። ከእስራኤልም ልጆች መቅሠፍቱ ተከለከለ።,ወቦአ ወተለዎ ለውእቱ ብእሲ እስራኤላዊ ውስተ እቶን ወረገዞሙ ለክልኤሆሙ ለውእቱ ብእሲ እስራኤላዊ ወለይእቲ ብእሲት መድናዊት እንተ መንገለ ሕምሳ ወሐደገ መቅሠፍት እምደቂቀ እስራኤል ።,"And he went after the man of Israel into the tent, and thrust both of them through, the man of Israel, and the woman through her belly. So the plague was stayed from the children of Israel." +በመቅሠፍትም የሞተው ሀያ አራት ሺህ ነበረ።,ወኮኑ እለ ሞቱ በውስተ መቅሠፍት ፪፻-፻፵፻ ።,And those that died in the plague were twenty and four thousand. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የካህኑ የአሮን ልጅ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስ በቅንዓቴ በመካከላቸው ቀንቶአልና ቍጣዬን ከእስራኤል ልጆች መለሰ፤ እኔም የእስራኤልን ልጆች በቅንዓቴ አላጠፋሁም።,ፊንሕስ ወልደ እልዓዛር ወልደ አሮን ካህን አኅደገኒ መዐትየ እምነ ደቂቀ እስራኤል እስመ ቀንአ ሊተ ቅንአትየ ላዕሌሆሙ ወኢያጥፋእክዎሙ ለደቂቀ እስራኤል በቀንእየ ።,"Phinehas, the son of Eleazar, the son of Aaron the priest, hath turned my wrath away from the children of Israel, while he was zealous for my sake among them, that I consumed not the children of Israel in my jealousy." +ስለዚህ፥ እነሆ፥ የሰላሜን ቃል ኪዳን እሰጠዋለሁ።,ወከመዝ እቤ ናሁ እሁቦ ሕገ ሰላም ፤,"Wherefore say, Behold, I give unto him my covenant of peace:" +ለአምላኩም ቀንቶአልና፥ ለእስራኤልም ልጆች አስተስርዮአልና ለእርሱ ከእርሱም በኋላ ለዘሩ ለዘላለም ክህነት ቃል ኪዳን ይሆንለታል።,ወይኩኖ ሎቱ ወለዘርኡ እምድኅሬሁ ሕገ ክህነት ዘለዓለም እስመ ቀንአ ለአምላኩ ወአስተስረየ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And he shall have it, and his seed after him, even the covenant of an everlasting priesthood; because he was zealous for his God, and made an atonement for the children of Israel." +ከምድያማዊቱም ጋር የተገደለው የእስራኤላዊው ሰው ስም ዘንበሪ ነበረ፤ የአባቱ ቤት አለቃ የስምዖናውያን የሆነ የሰሉ ልጅ ነበረ።,ወስሙ ለውእቱ ብእሲ እስራኤላዊ ዘተቀትለ ዝንብሪ ወልደ ሐሎ መልአከ ቤተ አበዊሆሙ ዘስምዖን ።,"Now the name of the Israelite that was slain, even that was slain with the Midianitish woman, was Zimri, the son of Salu, a prince of a chief house among the Simeonites." +የተገደለችውም ምድያማዊት ስምዋ ከስቢ ነበረ፤ እርስዋም የሱር ልጅ ነበረች፤ እርሱም በምድያም ዘንድ የአባቱ ቤት ወገን አለቃ ነበረ።,ወስማ ለይእቲ ብእሲት መድናዊት እንተ ተቀትለት ከስቢ ወለተ ሱር መልአኮሙ ለሕዝበ ሳሞት ዘቤተ አበዊሆሙ ውእቱ ለምድያም ።,"And the name of the Midianitish woman that was slain was Cozbi, the daughter of Zur; he was head over a people, and of a chief house in Midian." +እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +በፌጎር በመቅሠፍቱ ቀን ስለተገደለችው ስለ ምድያም አለቃ ልጅ ስለ እኅታቸው ስለ ከስቢ በፌጎር ምክንያት በሸነገሉአችሁ ሽንገላ አስጨንቀዋችኋልና ምድያማውያንን አስጨንቁአቸው ግደሉአቸውም።,ተፃረርዎሙ ለመድናውያን ወቅትልዎሙ ።,"Vex the Midianites, and smite them:" +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ስለ እስራኤል ልጆች በቀል ምድያማውያንን ተበቀል፤ ከዚያም በኋላ ወደ ወገኖችህ ትከማቻለህ።,ተበቀል በቀሎሙ ለደቂቀ እስራኤል እምነ መድናውያን ወድኅረ ትትዌሰክ ኀበ ሕዝብከ ።,Avenge the children of Israel of the Midianites: afterward shalt thou be gathered unto thy people. +ሙሴም ሕዝቡን። ከእናንተ መካከል ሰዎች ለጦርነት ይሰለፉ��� ስለ እግዚአብሔር በቀል ምድያምን ይበቀሉ ዘንድ በምድያም ላይ ይሂዱ፤,ወነገሮሙ ሙሴ ለሕዝብ ወይቤሎሙ አስተረስዩ እምውስቴትክሙ ዕደወ ወተቃተ ሉ ቅድመ እግዚአብሔር ምስለ ምድያም ከመ ያግብኡ በቀለ እምኀበ እግዚአብሔር ለምድያም ።,"And Moses spake unto the people, saying, Arm some of yourselves unto the war, and let them go against the Midianites, and avenge the LORD of Midian." +ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ ከየነገዱ አንድ ሺህ ሰው ወደ ጦርነት ስደዱ ብሎ ተናገራቸው።,ወ፲፻እምውስተ ነገድ ወ፲፻እምውስተ ነገድ ወእምውስተ ኵሉ ነገደ እስራኤል ፈንዉ ዘይትቃተል ።,"Of every tribe a thousand, throughout all the tribes of Israel, shall ye send to the war." +ከእስራኤልም አእላፋት አሥራ ሁለት ሺህ፥ ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ፥ ለጦርነት የተሰለፉ ሰዎች ተሰጡ።,ወኈለቁ እምውስተ አእላፍ ዘእስራኤል እምነገድ ነገድ ፲፻ወኮነ እልፈ ወዕሥራ ምእተ እለ ተረሰዩ ለቀትል ።,"So there were delivered out of the thousands of Israel, a thousand of every tribe, twelve thousand armed for war." +ሙሴም ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ ወደ ጦርነት ሰደደ፤ እነርሱንና የካህኑን የአልዓዛርን ልጅ ፊንሐስን ወደ ጦርነት ሰደዳቸው፤ የመቅደሱንም ዕቃ የሚነፋውንም መለከት በእጁ ሰጠው።,ወፈነዎሙ ሙሴ በበ ዐሠርቱ ምእት ዘነገድ ነገድ ምስለ ኀይሎሙ ወፊንሕስ ወልደ እልዓዛር ወልደ አሮን ካህን ወንዋየ ቅድሳት ወመጣቅዕት ዘተአምር ምስሌሆሙ ።,"And Moses sent them to the war, a thousand of every tribe, them and Phinehas the son of Eleazar the priest, to the war, with the holy instruments, and the trumpets to blow in his hand." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘ ከምድያም ጋር ተዋጉ፥ ወንዶችንም ሁሉ ገደሉ።,ወተቃተልዎሙ ለምድያም በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ወቀተሉ ኵሎ ተባዕቶሙ ።,"And they warred against the Midianites, as the LORD commanded Moses; and they slew all the males." +ከተገደሉትም ጋር የምድያምን ነገሥታት ገደሉአቸው፤ አምስቱም የምድያም ነገሥታት ኤዊ፥ ሮቆም፥ ሱር፥ ሑር፥ ሪባ ነበሩ፤ የቢዖርንም ልጅ በለዓምን ደግሞ በሰይፍ ገደሉት።,ወለነገሥተ ምድያምሂ ቀተልዎሙ ኅቡረ በውእቱ ቀትሎሙ ወአውንሂ ወሮቆምሂ ወሱርሂ ወሑርሂ ወሮቦቅሂ ኀምስቱ ነገሥተ ምድያም ወለበለዓምሂ ወልደ ቤዖር ቀተልዎ በኀፂን በውእቱ ቀትሎሙ ።,"And they slew the kings of Midian, beside the rest of them that were slain; namely, Evi, and Rekem, and Zur, and Hur, and Reba, five kings of Midian: Balaam also the son of Beor they slew with the sword." +የእስራኤልም ልጆች የምድያምን ሴቶችና ልጆቻቸውን ማረኩ፤ እንስሶቻቸውንና መንጎቻቸውንም ዕቃቸውንም ሁሉ በዘበዙ።,ወፄወዉ አንስቲያሆሙ ለምድያም ወንዋዮሙኒ ወእንስሳሆሙኒ ወኵሎ ጥሪቶሙ ወኀይሎሙ ፄወዉ ።,"And the children of Israel took all the women of Midian captives, and their little ones, and took the spoil of all their cattle, and all their flocks, and all their goods." +የተቀመጡባቸውን ከተሞቻቸውን ሁሉ ሰፈሮቻቸውንም ሁሉ በእሳት አቃጠሉ።,ወኵሎ አህጉሪሆሙ ዘውስቴቱ ይነብሩ ወአዕጻዳቲሆሙኒ አውዐዩ በእሳት ።,"And they burnt all their cities wherein they dwelt, and all their goodly castles, with fire." +የሰውንና የእንስሳን ምርኮና ብዝበዛ ሁሉ ወሰዱ።,ወነሥኡ ኵሎ ፄዋሆሙ ወምህርካሆሙ እምሰብእ እስከ እንስሳ ።,"And they took all the spoil, and all the prey, both of men and of beasts." +የማረኩአቸውንም ሰዎች ምርኮውንና ብዝበዛውን ወደ ሙሴና ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛር ወደ እስራኤልም ልጆች ማኅበር፥ በዮርዳኖስም አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ለፊት በሞዓብ ሜዳ ወዳለው ሰፈር አመጡ።,ወወሰዱ ኀበ ሙሴ ወኀበ እልዓዛር ካህን ወኀበ ኵሉ ደቂቀ እስራኤል ፄዋ ወምህርካ ወዘበርበሩ ውስተ ትዕይንት ዘአራቦ ት ዘሞአብ እንተ ዲበ ዮርዳንስ መንገለ ኢያሪኮ ።,"And they brought the captives, and the prey, and the spoil, unto Moses, and Eleazar the priest, and unto the congregation of the children of Israel, unto the camp at the plains of Moab, which are by Jordan near Jericho." +ሙሴና ካህኑ አልዓዛርም የማኅበሩም አለቆች ሁሉ ከሰፈሩ ወደ ውጭ ሊገናኙአቸው ወጡ።,ወወፅኡ ሙሴ ወእልዓዛር ካህን ወኵሉ መላእክተ ተዓይን ተቀበልዎሙ አፍአ እምትዕይንት ።,"And Moses, and Eleazar the priest, and all the princes of the congregation, went forth to meet them without the camp." +ሙሴም ከዘመቻ በተመለሱት በጭፍራ አለቆች፥ በሻለቆችና በመቶ አለቆች ላይ ተቈጣ።,ወተምዐ መዐተ ሙሴ ላዕለ መላእክተ ሰራዊት ወላዕለ መሳፍንቲሆሙ ወላዕለ መላእክትኒ እለ አተዉ እምፀብእ እምኀበ ይትቃተሉ ።,"And Moses was wroth with the officers of the host, with the captains over thousands, and captains over hundreds, which came from the battle." +ሙሴም አላቸው። በውኑ ሴቶችን ሁሉ አዳናችኋቸውን?,ወይቤሎሙ ሙሴ ለምንት አሕየውክሙ ኵሎ አንስተ ።,"And Moses said unto them, Have ye saved all the women alive?" +እነሆ፥ እነዚህ በፌጎር ምክንያት በበለዓም ምክር እግዚአብሔርን ይበድሉ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ዕንቅፋት ሆኑ፤ ስለዚህም በእግዚአብሔር ማኅበር ላይ መቅሠፍት ሆነ።,እስመ እላንቱ ውእቶን እለ ይከውናሆሙ ለደቂቀ እስራኤል በከመ ይቤ በለዓም እለ ያስሕታሆሙ ወያኀድጋሆሙ ቃለ እግዚአብሔር በበይነ ፌጎር ወመጽአ መቅሠፍተ እግዚአብሔር ላዕለ ትዕይንት ።,"Behold, these caused the children of Israel, through the counsel of Balaam, to commit trespass against the LORD in the matter of Peor, and there was a plague among the congregation of the LORD." +አሁን እንግዲህ ከልጆቹ ወንዱን ሁሉ ግደሉ፥ ወንድንም በመኝታ የሚያውቁትን ሴቶች ሁሉ ግደሉ።,ወይእዜኒ ቅትሉ ኵሎ ተባዕተ በኀበ ሀለዉ ወኵሎ ብእሲተ እንተ አእመረት ብእሴ ቅትሉ ።,"Now therefore kill every male among the little ones, and kill every woman that hath known man by lying with him." +ወንድን የማያውቁትን ሴቶች ልጆችን ሁሉ ግን ለራሳችሁ አድኑአቸው።,ወኵሎ አዋልደ እለ ኢያእመራ ብእሴ አሕይውዎን ።,"But all the women children, that have not known a man by lying with him, keep alive for yourselves." +ከሰፈሩም ውጭ ሰባት ቀን ስፈሩ፤ ሰውን የገደለ ሁሉ የተገደለውንም የዳሰሰ ሁሉ፥ እናንተ የማረካችኋቸውም በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ሰውነታችሁን ንጹሕ አድርጉ።,ወአንትሙሰ ተዓየኑ ለክሙ አፍአ እምትዕይንት ሰቡዐ መዋዕለ ኵሉ ዘቀተለ ወዘገሰሰ ምውተ ያንጽሕ ርእሶ አመ ሣልስት ዕለት ወአመ ሳብዕት ዕለት አንትሙ ወፄዋክሙ ።,"And do ye abide without the camp seven days: whosoever hath killed any person, and whosoever hath touched any slain, purify both yourselves and your captives on the third day, and on the seventh day." +ልብስንም፥ ከቁርበትም የተዘጋጀውን ሁሉ፥ ከፍየልም ጠጕር ከእንጨትም የተሠራውን ሁሉ ንጹሕ አድርጉ።,ወኵሎ ልብሰ ወኵሎ ንዋየ ማእስ ወኵሎ ንዋየ ዘእምነ ማእሰ ጠሊ ወኵሎ ንቀየ ዕፅ አንጽሑ ።,"And purify all your raiment, and all that is made of skins, and all work of goats' hair, and all things made of wood." +ካህኑም አልዓዛር ከሰልፍ የመጡትን ሰዎች አላቸው። እግዚአብሔር ሙሴን ያዘዘው የሕጉ ሥርዓት ይህ ነው፤,ወይቤሎሙ እልዓዛር ለዕደወ ኀይል እለ አተዉ እምፀብእ እምኀበ ይትቃተሉ ዝንቱ ውእቱ ኵነኔሁ ለሕግ ዘአዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And Eleazar the priest said unto the men of war which went to the battle, This is the ordinance of the law which the LORD commanded Moses;" +ወርቁንና ብሩን፥ ናሱንም፥ ብረቱንም፥ ቆርቆሮውንም፥,ወርቅ ወብሩር ወብርት ወኀፂን ወዐረር ወናእክ ፤,"Only the gold, and the silver, the brass, the iron, the tin, and the lead," +አረሩንም፥ በእሳት ለማለፍ የሚችለውን ሁሉ በእሳት ታሳልፉታላችሁ፥ ንጹሕም ይሆናል፤ ነገር ግን በማንጻት ውኃ ደግሞ ይጠራል። በእሳትም ለማለፍ የማይችለውን በውኃ ታሳልፉታላችሁ።,ኵሉ ዘይትገበር በእሳት ንዋይ ወይነጽሕ ለያንጽሕዎ በማየ አንጽሖ ወኵሉ ዘይበውእ ውስተ እሳት ለይጥምዕዎ ውስተ ማይ ።,"Every thing that may abide the fire, ye shall make it go through the fire, and it shall be clean: nevertheless it shall be purified with the water of separation: and all that abideth not the fire ye shall make go through the water." +በሰባተኛውም ቀን ልብሳችሁን እጠቡ፥ ንጹሕም ትሆናላችሁ፤ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ትቀርባላችሁ።,ወኅፅቡ አልባሲክሙ በሳብዕት ዕለት ወትነጽሑ ወእምድኅረ ዝንቱ ትበውኡ ውስተ ትዕይንተ ።,"And ye shall wash your clothes on the seventh day, and ye shall be clean, and afterward ye shall come into the camp." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +አንተና ካህኑ አልዓዛር የማኅበሩም አባቶች አለቆች የተማረኩትን ሰውና እንስሳ ቍጠሩ።,ንሥኦ መሠንዮ ለፄዋ ወለምህርካ እምሰብእ እስከ እንስሳ አንተ ወእልዓዛር ወመላእክተ አበዊሆሙ ለተዓይን ።,"Take the sum of the prey that was taken, both of man and of beast, thou, and Eleazar the priest, and the chief fathers of the congregation:" +ምርኮውንም በተዋጉትና ወደ ሰፍል በወጡት፥ በማኅበሩም ሁሉ መካከል አስተካክለህ ክፈል።,ወትከፍሉ ምህርካ ማእከሎሙ ለእለ ፀብኡ ለእለ ሖሩ ይትቃተሉ ወማእከለ ኵሉ ተዓይን ።,"And divide the prey into two parts; between them that took the war upon them, who went out to battle, and between all the congregation:" +ከእነዚያም ከተዋጉት ወደ ሰልፍም ከወጡት ሰልፈኞች ዘንድ፥ ከሰዎችም ከበሬዎችም ከአህዮችም ከመንጎችም ከአምስት መቶ አንድ ለእግዚአብሔር ግብር አውጣ።,ወታወፅኡ ፀባሕቶ ለእግዚአብሔር እምኀቤሆሙ ለእለ ፀብኡ ለእለ ሖሩ ይትቃተሉ አሐተ ነፍሰ እምውስተ ፭፻ወእምነ ሰብእ ወእምነ እንስሳ ወእምነ አልህምት ወእምነ አባግዕ ወእምነ አእዱግ ።,"And levy a tribute unto the LORD of the men of war which went out to battle: one soul of five hundred, both of the persons, and of the beeves, and of the asses, and of the sheep:" +ከድርሻቸው ወስደህ ለእግዚአብሔር ለማንሣት ቍርባን ለካህኑ ለአልዓዛር ስጠው።,ወትነሥእ እምነ መንፈቆሙ ወትሁቦ ለእልዓዛር ካህን ቀደምያቲሁ ለእግዚአብሔር ።,"Take it of their half, and give it unto Eleazar the priest, for an heave offering of the LORD." +ከእስራኤልም ልጆች ድርሻ ከሰዎች ከበሬዎችም ከአህዮችም ከመንጎችም ከከብቶችም ሁሉ ከአምሳ አንድ ትወስዳለህ፥ የእግዚአብሔርንም ማደሪያ አገልግሎት ለሚጠብቁ ለሌዋውያን ትሰጣለህ።,ወእምነ መንፈቆሙ ለደቂቀ እስራኤል ትነሥእ አሐደ እምኀምሳ እምነ ሰብእ ወእምነ አልህምት ወእምነ አባግዕ ወእምነ አእዱግ ወእምነ እንስሳ ወሀቦሙ ለሌዋውያን እለ የዐቅቡ ሕገ ደብተራሁ ለእግዚአብሔር ።,"And of the children of Israel's half, thou shalt take one portion of fifty, of the persons, of the beeves, of the asses, and of the flocks, of all manner of beasts, and give them unto the Levites, which keep the charge of the tabernacle of the LORD." +ሙሴና ካህኑ አልዓዛርም እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው አደረጉ።,ወገብረ ሙሴ ወእልዓዛር ካህን በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,And Moses and Eleazar the priest did as the LORD commanded Moses. +ወደ ሰልፍ የወጡ ሰዎችም ከወሰዱት ብዝበዛ ያስቀሩት ምርኮ እንዲህ ሆነ፤ ስድስት መቶ ሰባ አምስት ሺህ በጎች፥,ወኮነ ኍልቈ አባግዕ ዘማህረኩ ዕደው እለ ፀብኡ ፷፻-፻፯፻-፻፶፻ ።,"And the booty, being the rest of the prey which the men of war had caught, was six hundred thousand and seventy thousand and five thousand sheep," +ሰባ ሁለት ሺህ በሬዎች፥ ስድሳ አንድ ሺህ አህዮች፥,ወላህሞሙ ፯፻-፻፳፻ ።,"And threescore and twelve thousand beeves," +ወንድ ከማያውቁ ሴቶችም ሠላሳ ሁለት ሺህ ነፍስ።,ወአእዱግ ፯፻-፻፲፻ ።,"And threescore and one thousand asses," +በዘመቻም ለነበሩ ሰዎች ድርሻ የሆነ እኵሌታ ከበግ ሦስት መቶ ሠላሳ ሰባት ሺህ አምስት መቶ በጎች ነበረ፥,ወሰብእ ዘመንፈስ አንስት እለ ኢያአምራ ብእሴ ኵሉ ነፍስ ፫፻-፻፳፻ ።,"And thirty and two thousand persons in all, of women that had not known man by lying with him." +ከበጎችም የእግዚአብሔር ግብር ስድስት መ�� ሰባ አምስት ነበረ።,ወኮነ መንፈቀ ክፍሎሙ ለእለ ሖሩ ፅብአ እምውስተ ኍልቈ አባግዒሆሙ ፴፻-፻፫፻-፻፸፻፭፻ ።,"And the half, which was the portion of them that went out to war, was in number three hundred thousand and seven and thirty thousand and five hundred sheep:" +በሬዎችም ሠላሳ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ፤ የእግዚአብሔርም ግብር ሰባ ሁለት ነበረ።,ወኮነ ጸባሕቱ ለእግዚአብሔር እምውስተ አባግዕ ፯፻፸፭ ።,And the LORD'S tribute of the sheep was six hundred and threescore and fifteen. +አህዮቹም ሠላሳ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ፤ የእግዚአብሔርም ግብር ስድሳ አንድ ነበረ።,ወላህም ፫፻-፻፷፻ወጸባሕቱ ለእግዚአብሔር ፸ወ፪ ።,And the beeves were thirty and six thousand; of which the LORD'S tribute was threescore and twelve. +ሰዎቹም አሥራ ስድስት ሺህ ነበሩ፤ የእግዚአብሔርም ግብር ሠላሳ ሁለት ነበረ።,ወአእዱግ ፫፻-፻፭፻ወጸባሕቱ ለእግዚአብሔር ፷፩ ።,And the asses were thirty thousand and five hundred; of which the LORD'S tribute was threescore and one. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው ሙሴ ለእግዚአብሔር ለማንሣት ቍርባን የሆነውን ግብር ለካህኑ ለአልዓዛር ሰጠው።,ወሰብእ ዘመንፈስ ፩፻-፻፷፻ወጸባሕቱ ለእግዚአብሔር ፴፪ ።,And the persons were sixteen thousand; of which the LORD'S tribute was thirty and two persons. +ከእስራኤል ልጆች እኩሌታም፥ ወደ ሰልፍ ከወጡት ወንዶች ላይ ሙሴ የለየው፥,ወወሀበ ሙሴ ጸባሕተ ለእግዚአብሔር ዘፈለጡ ለእግዚአብሔር ለእልዓዛር ካህን በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And Moses gave the tribute, which was the LORD'S heave offering, unto Eleazar the priest, as the LORD commanded Moses." +የማኅበሩ ድርሻ ሦስት መቶ ሠላሳ ሰባት ሺህ አምስት መቶ በጎች፥,እምውስተ መንፈቆሙ ለደቂቀ እስራኤል ዘአውፅአ ሙሴ እምነ ዕደው እለ ሖሩ ፀብአ ፤,"And of the children of Israel's half, which Moses divided from the men that warred," +ሠላሳ ስድስት ሺህ በሬዎች፥,ወኮነ መንፈቅ ዘእምውስተ ትዕይንት እምነ አባግዕ ፴፻-፻፫፻-፻፸፻ ፭፻ ።,"(Now the half that pertained unto the congregation was three hundred thousand and thirty thousand and seven thousand and five hundred sheep," +ሠላሳ ሺህ አምስት መቶ አህዮች፥,ወአልህምት ፫፻-፻፷፻ ።,"And thirty and six thousand beeves," +አሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።,ወአእዱግ ፫፻-፻፭፻ ።,"And thirty thousand asses and five hundred," +ከእስራኤል ልጆች ድርሻ ሙሴ ከሰውና ከእንስሳ ከአምሳ አንድ ወሰደ፥ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው የእግዚአብሔርን ማደሪያ አገልግሎት ለሚጠብቁ ሌዋውያን ሰጠ።,ወሰብእ ዘመንፈስ ፩፻-፻፷፻ ።,And sixteen thousand persons;) +በሠራዊት አእላፋት ላይ የተሾሙት አለቆች፥ ሻለቆችና የመቶ አለቆች፥ ወደ ሙሴ ቀረቡ፥,ወነሥአ ሙሴ እምውስተ መንፈቆሙ ለደቅቀ እስራኤል አሐደ እም፶እምነ ሰብእ ወእምነ እንስሳ ወወሀቦሙ ለሌዋውያን ለእለ የዐቅቡ ሕገ ደብተራሁ ለእግዚአብሔር በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"Even of the children of Israel's half, Moses took one portion of fifty, both of man and of beast, and gave them unto the Levites, which kept the charge of the tabernacle of the LORD; as the LORD commanded Moses." +ሙሴንም። እኛ ባሪያዎችህ ወደ ሰልፍ የወጡትን ከእጃችን በታች ያሉትን ቈጠርን፥ ከእኛም አንድ አልጐደለም።,ወመጽኡ ኀበ ሙሴ ኵሎሙ እለ ሥዩማን ላዕለ ሰራዊተ ኀይል ነገሥተ ሰራዊት ወመሳፍንት ።,"And the officers which were over thousands of the host, the captains of thousands, and captains of hundreds, came near unto Moses:" +ሰውም ሁሉ ካገኘው ከወርቅ ዕቃ፥ ከእግር አልቦም፥ ከአምባርም፥ ከቀለበትም፥ ከጕትቻም፥ ከድሪውም ለነፍሳችን በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይልን ዘንድ ለእግዚአብሔር መባ አምጥተናል አሉት።,ወይቤልዎ ለሙሴ ሰብእከ ነሥኡ ሰርጕሆሙ ለዕደው እለ ቀተሉ ምስሌነ ወኢያይድዑነ ወኢአሐዱ እምኔሆሙ ።,"And they said unto Moses, Thy servants have taken the sum of the men of war which are under our charge, and there lacketh not one man of us." +ሙሴና ካህኑ ���ልዓዛርም ወርቁንና በልዩ ልዩ የተሠራውን ዕቃ ሁሉ ከእጃቸው ተቀበሉ።,ወናሁ አምጻእነ ቍርባኖ ለእግዚአብሔር ብእሲ ዘረከበ ሰርጐ ወርቅ በዝግና አው ወቅፈ አው ሕልቀተ አው ሐብለተ ዘፅፍሮ ከመ ታስተስርዩ በእንቲአነ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"We have therefore brought an oblation for the LORD, what every man hath gotten, of jewels of gold, chains, and bracelets, rings, earrings, and tablets, to make an atonement for our souls before the LORD." +ሻለቆችም የመቶ አለቆችም ለእግዚአብሔር ለማንሣት ቍርባን ያቀረቡት ወርቅ ሁሉ አሥራ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ አምሳ ሰቅል ነበረ።,ወነሥኡ ሙሴ ወእልዓዛር ካህን ውእተ ወርቀ እምኔሆሙ ወኵሎ ሰርጐ ግቡር ።,"And Moses and Eleazar the priest took the gold of them, even all wrought jewels." +ወደ ሰልፍ የወጡ ሰዎች ሁሉ ከምርኮአቸው ለራሳቸው ወሰዱ።,ወኮነ ኵሉ ወርቅ ዘመባእ ዘፈለጡ ለእግዚአብሔር ፩፻-፻፷፻፯፻፶ በሰቅል ዘእምኀበ ነገሥተ ሰራዊት ወመሳፍንት ።,"And all the gold of the offering that they offered up to the LORD, of the captains of thousands, and of the captains of hundreds, was sixteen thousand seven hundred and fifty shekels." +ሙሴና ካህኑ አልዓዛርም ወርቁን ከሻለቆችና ከመቶ አለቆች ወስደው በእግዚአብሔር ፊት ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ወደ መገናኛው ድንኳን አገቡት።,ወእልክቱሰ ዕደው እለ ፀብኡ አእተዉ ለለ ርእሶሙ ዘሰለቡ ።,"(For the men of war had taken spoil, every man for himself.)" +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወነበቦሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወይቤሎሙ ፤,"And the LORD spake unto Moses and unto Aaron, saying," +እግዚአብሔር ያዘዘው የሕጉ ትእዛዝ ይህ ነው፤ መልካሚቱን፥ ነውርም የሌለባትን፥ ቀንበርም ያልተጫነባትን ቀይ ጊደር ያመጡልህ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው።,ዝንቱ ትእዛዙ ለኵሉ ሕግ ዘአዘዘ እግዚአብሔር ወይቤ ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ያም ጽኡ ለከ አሐተ እጐልተ ቀያሐ ንጽሕተ እንተ አልባቲ ላዕሌሃ ነውረ ወእንተ ኢተወድየ ላዕሌሃ አርዑት ።,"This is the ordinance of the law which the LORD hath commanded, saying, Speak unto the children of Israel, that they bring thee a red heifer without spot, wherein is no blemish, and upon which never came yoke:" +እርስዋንም ለካህኑ ለአልዓዛር ትሰጣላችሁ፥ እርስዋንም ከሰፈር ወደ ውጭ ይወስዳታል፥ አንድ ሰውም በፊቱ ያርዳታል።,ወትሁቦ ለእልዓዛር ካህን ወይወስድዋ አፍአ እምትዕይንት ውስተ መካን ንጹሕ ወይጠብሕዋ በቅድሜሁ ።,"And ye shall give her unto Eleazar the priest, that he may bring her forth without the camp, and one shall slay her before his face:" +ካህኑም አልዓዛር ከደምዋ በጣቱ ይወስዳል፥ ከደምዋም ወደ መገናኛው ድንኳን ፊት ሰባት ጊዜ ይረጫል።,ወይነሥእ እልዓዛር እምውስተ ደማ ወይነዝኅ ቅድመ ገጻ ለደብተራ መርጡል እምነ ደማ ስብዕ ።,"And Eleazar the priest shall take of her blood with his finger, and sprinkle of her blood directly before the tabernacle of the congregation seven times:" +ጊደሪቱም በፊቱ ትቃጠላለች፤ ቁርበትዋም ሥጋዋም ደምዋም ፈርስዋም ይቃጠላል።,ወያውዕይዋ በቅድሜሁ ወማእሳኒ ወሥጋሃኒ ወደማሂ ምስለ ካዕሴሃ ወያውዕይዎ ።,"And one shall burn the heifer in his sight; her skin, and her flesh, and her blood, with her dung, shall he burn:" +ካህኑም የዝግባ እንጨት ሂሶጵም ቀይ ግምጃም ወስዶ ጊደሪቱ በምትቃጠልበት እሳት መካከል ይጥለዋል።,ወይነሥእ ካህን ዕፀ አርዘ ወቈጽለ ህሦጱ ወለየ ወይወድይዎ ውስተ ማእከለ እሳታ ለይእቲ እጐልት ።,"And the priest shall take cedar wood, and hyssop, and scarlet, and cast it into the midst of the burning of the heifer." +ካህኑም ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ይገባል፤ ካህኑም እስከ ማታ ርኩስ ይሆናል።,ወየኀፅብ አልባሲሁ ካህን ወይትኀፀብ ሥጋሁ በማይ ወእምድኅረ ዝንቱ ይበውእ ውስተ ትዕይንት ወርኩስ ውእቱ ካህን እስከ ሰርክ ።,"Then the priest shall wash his clothes, and he shall bathe his flesh in water, and afterward he shall come into the camp, and the priest shall be unclean until the even." +ያቃጠላትም ሰው ልብሱን በውኃ ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።,ወዘአውዐያሂ የኀፅብ አልባሲሁ ወይትኀፀብ ሥጋሁ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And he that burneth her shall wash his clothes in water, and bathe his flesh in water, and shall be unclean until the even." +ንጹሕም ሰው የጊደሪቱን አመድ ያከማቻል ከሰፈሩም ውጭ በንጹሕ ስፍራ ያኖረዋል፤ ርኵሰትም ለሚያነጻ ውኃ ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ይጠበቃል፤ ከኃጢአት ለማንጻት የሚሆን ነው።,ወያስተጋብኦ ብእሲ ንጹሕ ለሐመዳ ወይክዕዎ አፍአ እምትዕይንት ውስተ መካን ንጹሕ ወይከውን ለተዐቅቦ ለትዕይንቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ለማየ መንዝኅ የዐቅብዎ እስመ ቦቱ ያነጽሑ ።,"And a man that is clean shall gather up the ashes of the heifer, and lay them up without the camp in a clean place, and it shall be kept for the congregation of the children of Israel for a water of separation: it is a purification for sin." +የጊደሪቱንም አመድ ያከማቸ ሰው ልብሱን ያጥባል እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ይህም ለእስራኤል ልጆች በመካከላቸውም ለሚኖር መጻተኛ ለዘላለም ሥርዓት ይሆናል።,ወዝክቱ ዘያስተጋብእ ሐመዳ ለይእቲ እጐልት የኀፅብ አልባሲሁ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ወይኩኖሙ ለደቂቀ እስራኤል ወለግዩራን ለእለ ሀለዉ ውስቴትክሙ ማእከሌክሙ ሕግ ዘለዓለም ።,"And he that gathereth the ashes of the heifer shall wash his clothes, and be unclean until the even: and it shall be unto the children of Israel, and unto the stranger that sojourneth among them, for a statute for ever." +የሞተውን ሰው በድን የሚነካ ሰባት ቀን ርኵስ ይሆናል፤,ወዘገሰሰ በድነ ዘኵሉ ነፍሰ ሰብእ ርኩስ ውእቱ ሰቡዐ ዕለተ ።,He that toucheth the dead body of any man shall be unclean seven days. +በዚህም ውኃ በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ሁለመናውን ያጠራል፥ ንጹሕም ይሆናል፤ ነገር ግን በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ሁለመናውን ባያጠራ ንጹሕ አይሆንም።,ወከመዝ ያነጽሕ ርእሶ በሣልስት ዕለት ወበሳብዕት ዕለት ወይከውን ንጹሐ ወለእመሰ ኢያንጽሐ ርእሶ በሣልስትኒ ዕለት ወበሳብዕትኒ ዕለት ኢይነጽሕ ።,"He shall purify himself with it on the third day, and on the seventh day he shall be clean: but if he purify not himself the third day, then the seventh day he shall not be clean." +የሞተውን ሰው በድን የነካ ሁለመናውን ባያጠራ የእግዚአብሔርን ማደሪያ ያረክሳል፤ ያ ሰው ከእስራኤል ዘንድ ተለይቶ ይጠፋል፤ በእርሱም ላይ የሚያነጻ ውኃ አልተረጨምና ርኩስ ይሆናል፤ ርኵሰቱ ገና በእርሱ ላይ ነው።,ኵሉ ዘገሰሰ በድነ ዘኵሉ ነፍሰ እጓለ እመ ሕያው ዘሞተ ወኢያንጽሐ ርእሶ አርኰሰ ደብተራሁ ለእግዚአብሔር ለትትቀጥቀጥ ይእቲ ነፍስ እምነ እስራኤል እስመ ኢያንዝኀ ላዕሌሁ ማየ መንዝኅ ርኩስ ውእቱ ወዓዲሁ ርኵሱ ሀለወ ላዕሌሁ ።,"Whosoever toucheth the dead body of any man that is dead, and purifieth not himself, defileth the tabernacle of the LORD; and that soul shall be cut off from Israel: because the water of separation was not sprinkled upon him, he shall be unclean; his uncleanness is yet upon him." +ሰው በድንኳን ውስጥ ቢሞት ሕጉ ይህ ነው፤ ወደ ድንኳኑ የሚገባ ሁሉ በድንኳኑም ውስጥ ያለው ሁሉ ሰባት ቀን ርኵስ ይሆናል።,ወከመዝ ሕጉ ለሰብእ ለእመቦ ዘሞተ በውስተ ቤት ኵሉ ዘቦአ ውስተ ውእቱ ቤት ወኵሉ ዘሀለወ ውስተ ቤት ርኩስ ውእቱ ሰቡዐ መዋዕለ ።,"This is the law, when a man dieth in a tent: all that come into the tent, and all that is in the tent, shall be unclean seven days." +መክደኛው ያልታሰረ የተከፈተ ዕቃ ሁሉ ርኩስ ነው።,ወኵሉ ንዋይ ክሡት ወዘኢኮነ እሱረ ማእሰር ላዕሌሁ ርኩስ ውእቱ ።,"And every open vessel, which hath no covering bound upon it, is unclean." +በሜዳም በሰይፍ የተገደለውን ወይም የሞተውን በድን ወይም የሰውን አጥንት ወይም መቃብር የሚነካ ሰባት ቀን ርኩስ ይሆናል።,ወኵሉ ዘገሰ�� በውስተ ምድር እመኒ ቅቱለ ወእመኒ በድን አው ዐጽመ ሰብእ አው መቃብር ርኩስ ውእቱ ሰቡዐ መዋዕለ ።,"And whosoever toucheth one that is slain with a sword in the open fields, or a dead body, or a bone of a man, or a grave, shall be unclean seven days." +ከኃጢአት ለማንጻት እንድትሆን ከተቃጠለችው ጊደር አመድ ለርኩሱ ይወስዱለታል፥ በዕቃውም ውስጥ የምንጭ ውኃ ይቀላቀልበታል።,ወያመጽኡ ሎቱ ለዝክቱ ርኩስ እምውስተ ሐመዳ ለእንታክቲ እንተ አውዐዩ ለአንጽሖ ወይሰውጡ ውስቴቱ ማየ ጥዑም በውስተ ግምዔ ።,"And for an unclean person they shall take of the ashes of the burnt heifer of purification for sin, and running water shall be put thereto in a vessel:" +ንጹሕም ሰው ሂሶጱን ወስዶ በውኃው ውስጥ ያጠልቀዋል፤ በድንኳኑም፥ በዕቃውም ሁሉ፥ በዚያም ባሉ ሰዎች ላይ፥ አጥንቱንም ወይም የተገደለውን ወይም የሞተውን ወይም መቃብሩን በነካው ላይ ይረጨዋል፤,ወያመጽኡ ቈጽለ ህሶጱ ወይጠምዖ ብእሲ ንጹሕ ውስተ ውእቱ ማይ ወይነዝኅ ላዕለ ውእቱ ቤት ወ ላዕለ ንዋዩ ወላዕለ ኵሉ ነፍስ ዘሀለወ ህየ ወዲበ ዘገሰሰ ዐጽመ ሰብእ ወእመኒ ቅቱለ ወእመኒ በድን ወእመኒ መቃብር ።,"And a clean person shall take hyssop, and dip it in the water, and sprinkle it upon the tent, and upon all the vessels, and upon the persons that were there, and upon him that touched a bone, or one slain, or one dead, or a grave:" +ንጹሑም በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን በርኩሱ ላይ ይረጨዋል፤ ባሰባተኛውም ቀን ያጠራዋል፤ እርሱም ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፥ በማታም ጊዜ ንጹሕ ይሆናል።,ወይነዝኆ ዘንጹሕ ለርኩስ በሣልስት ዕለት ወበሳብዕት ዕለት ወይነጽሕ በሳብዕት ዕለት ወየኀፅብ አልባሲሁ ወይትኅፀብ ሥጋሁ በማይ ወርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And the clean person shall sprinkle upon the unclean on the third day, and on the seventh day: and on the seventh day he shall purify himself, and wash his clothes, and bathe himself in water, and shall be clean at even." +ሰውም ርኩስ ቢሆን ሁለመናውንም ባያጠራ፥ ያ ሰው የእግዚአብሔርን መቅደስ አርክሶአልና ከጉባኤው መካከል ተለይቶ ይጠፋል፤ በሚያነጻ ውኃ አልተረጨም፤ ርኩስ ነው።,ወብእሲ ዘረኵሰ ወኢያንጽሐ ርእሶ ለትሠሮ ይእቲ ነፍስ እምነ ማእከለ ትዕይንት እስመ አርኰሰት ቅድሳቲሁ ለእግዚአብሔር እስመ ማየ መንዝኅ ኢተነዝኀ ላዕሌሁ ርኩስ ውእቱ ።,"But the man that shall be unclean, and shall not purify himself, that soul shall be cut off from among the congregation, because he hath defiled the sanctuary of the LORD: the water of separation hath not been sprinkled upon him; he is unclean." +ይህም የዘላለም ሥርዓት ይሆንላችኋል፤ የሚያነጻውን ውኃ የሚረጭ ሰው ልብሱን ያጥባል፤ የሚያነጻውንም ውኃ የሚነካ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል።,ወይኩንክሙ ሕግ ዘለዓለም ፤ ወዘይነዝኅ ማየ መንዝኅ የኀፅብ አልባሲሁ ወዘገሰሶ ለማየ መንዝኅ ርኩስ ውእቱ እስከ ሰርክ ።,"And it shall be a perpetual statute unto them, that he that sprinkleth the water of separation shall wash his clothes; and he that toucheth the water of separation shall be unclean until even." +ርኩሱም የሚነካው ነገር ሁሉ ርኩስ ይሆናል፤ የሚነካውም ሰው እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል።,ወኵሉ ዘገሰሶ ለርኩስ ይረኵስ ወነፍስ እንተ ገሰሰቶ ርኵስት ይእቲ እስከ ሰርክ ።,And whatsoever the unclean person toucheth shall be unclean; and the soul that toucheth it shall be unclean until even. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +መብራቶቹን ስትለኵስ ሰባቱ መብራቶች በመቅረዙ ፊት ያበራሉ ብለህ ለአሮን ንገረው።,ንግሮ ለአሮን ወበሎ እምነ መንገለ ገቦሃ ዘገጻ አንብር መኃትዊሃ ለመራናት ወአኅትዎን ሰብዑሆን መኃትዊሃ ።,"Speak unto Aaron, and say unto him, When thou lightest the lamps, the seven lamps shall give light over against the candlestick." +አሮንም እንዲሁ አደረገ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘ በመቅረዙ ፊት መብራቶቹን ��ኰሰ።,ወገብረ ከማሁ አሮን እምአሐዱ ገቦሃ ዘመንገለ ገጻ ለመራናት አሕተወ መኃትዊሃ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And Aaron did so; he lighted the lamps thereof over against the candlestick, as the LORD commanded Moses." +መቅረዙም እንዲህ ሆኖ ተሠርቶ ነበር፤ ከተቀጠቀጠ ወርቅ ተሠራ፤ እስከ አገዳውና እስከ አበቦቹ ድረስ ከተቀጠቀጠ ሥራ ነበረ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳሳየው ምሳሌ መቅረዙን እንዲሁ አደረገ።,ወከመዝ ውእቱ ግብረታ ለመራናት ወአዕጹቂሃኒ ጽኑዓን ዘወርቅ ኵለንታሆሙ ወጽጌ ያቲሃኒ ጽኑዕ ኵለንታሁ በከመ አርአያ ዘአርአዮ እግዚአብሔር ለሙሴ ከማሁ ገብራ ለመራናት ።,"And this work of the candlestick was of beaten gold, unto the shaft thereof, unto the flowers thereof, was beaten work: according unto the pattern which the LORD had shewed Moses, so he made the candlestick." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ከእስራኤል ልጆች መካከል ሌዋውያንን ወስደህ አንጻቸው።,ንሥኦሙ ለሌዋውያን እምነ ማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወአንጽሖሙ ።,"Take the Levites from among the children of Israel, and cleanse them." +ታነጻቸው ዘንድ እንዲህ ታደርግላቸዋለህ፤ ኃጢአትን የሚያነጻውን ውኃ እርጫቸው፥ በገላቸውም ሁሉ ምላጭ ያሳልፉ፥ ልብሳቸውንም ይጠቡ፥ ይታጠቡም።,ወከመዝ ትገብር ከመ ታንጽሖሙ ትነዝኆሙ ማየ አንጽሖ ወይላጽዩ ኵሎ ሥጋሆሙ ወይሕፅቡ አልባሲሆሙ ወንጹሓነ ይከውኑ ።,"And thus shalt thou do unto them, to cleanse them: Sprinkle water of purifying upon them, and let them shave all their flesh, and let them wash their clothes, and so make themselves clean." +ወይፈንን፥ ለእህሉም ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄትን ይውሰዱ፥ ሌላውንም ወይፈን ለኃጢአት መሥዋዕት ውሰድ።,ወይንሥኡ ላህመ አሐደ እምውስተ አልህምት ወሎቱኒ መሥዋዕተ ስንዳሌ ዘግበር በቅብእ ወላህም ዘዓመት እምውስተ አልህምት ይንሥኡ ዘበእንተ ኀጢአት ።,"Then let them take a young bullock with his meat offering, even fine flour mingled with oil, and another young bullock shalt thou take for a sin offering." +ሌዋውያንንም በመገናኛው ድንኳን ፊት አቅርብ፤ የእስራኤልንም ልጆች ማኅበር ሁሉ ሰብስብ።,ወታመጽኦሙ ለሌዋውያን ቅድመ ደብተራ ዘመርጡል ወታስተጋብእ ኵሎ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,And thou shalt bring the Levites before the tabernacle of the congregation: and thou shalt gather the whole assembly of the children of Israel together: +ሌዋውያንንም በእግዚአብሔር ፊት አቅርባቸው፤ የእስራኤልም ልጆች በሌዋውያን ላይ እጃቸውን ይጫኑባቸው።,ወታመጽኦሙ ለሌዋውያን ቅድመ እግዚአብሔር ወይወድዩ እደዊሆሙ ደቂቀ እስራኤል ላዕለ ሌዋውያን ።,And thou shalt bring the Levites before the LORD: and the children of Israel shall put their hands upon the Levites: +አሮንም ሌዋውያን እግዚአብሔርን ያገለግሉ ዘንድ ከእስራኤል ልጆች መካከል ስጦታ አድርጎ፥ ሌዋውያንን በእግዚአብሔር ፊት ያቅርብ።,ወይፈልጦሙ አሮን ለሌዋውያን ቅድመ እግዚአብሔር እምውስተ ደቂቀ እስራኤል ወይከውኑ ለግብረ እግዚአብሔር እለ ይገብሩ ።,"And Aaron shall offer the Levites before the LORD for an offering of the children of Israel, that they may execute the service of the LORD." +ሌዋውያኑም በወይፈኖቹ ራሶች ላይ እጆቻቸውን ይጫኑ፤ ለሌዋውያንም ስለ ማስተስረያ አንዱን ለኃጢአት መሥዋዕት፥ ሁለተኛውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር አቅርብ።,ወሌዋውያን ይወድዩ እደዊሆሙ ዲበ አርእስተ አልህምት ወይገብር አሐደ በእንተ ኀጢአት ወአሐደ ለመሥዋዕተ እግዚአብሔር ወያስተሰሪ በእንቲአሆሙ ።,"And the Levites shall lay their hands upon the heads of the bullocks: and thou shalt offer the one for a sin offering, and the other for a burnt offering, unto the LORD, to make an atonement for the Levites." +ሌዋውያንንም በአሮንና በልጆቹ ፊት አቁማቸው፥ በእግዚአብሔርም ፊት ስጦታ አድርገህ አቅርባቸው።,ወታቀውሞሙ ለሌዋውያን ቅድመ እግዚአብሔር ወቅድመ አሮን ወቅድመ ደቂቁ ወታገብኦሙ ሀብቶ ለእግዚአብሔር ።,"And thou shalt set the Levites before Aaron, and before his sons, and offer them for an offering unto the LORD." +እንዲሁ ሌዋውያንን ከእስራኤል ልጆች መካከል ለይ፤ ሌዋውያንም ለእኔ ይሁኑ።,ወትፈልጦሙ ለሌዋውያን እምነ ማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ወይከውኑ ሊተ ።,Thus shalt thou separate the Levites from among the children of Israel: and the Levites shall be mine. +ከዚያም በኋላ ሌዋውያን የመገናኛውን ድንኳን አገልግሎት ያገለግሉ ዘንድ ይገባሉ፤ ታነጻቸውማለህ፥ ስጦታም አድርገህ ታቀርባቸዋለህ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ይበውኡ ሌዋውያን ይግበሩ ግብረ ደብተራ ዘመርጡል ወታነጽሖሙ ወታገብኦሙ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And after that shall the Levites go in to do the service of the tabernacle of the congregation: and thou shalt cleanse them, and offer them for an offering." +እነርሱም ከእስራኤል ልጆች መካከል ፈጽሞ ለእኔ ተሰጥተዋልና፤ በእስራኤል ልጆች በኵራት ሁሉ፥ ማኅፀን በሚከፍት ሁሉ ፋንታ ለእኔ ወስጄአቸዋለሁ።,እስመ ሀብተ ገብኡ ሊተ እሙንቱ እምነ ማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ህየንተ ኵሉ ዘይፈትሕ ማኅፀነ ዘእምኵሉ በኵሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ነሣእክዎሙ ሊተ ።,"For they are wholly given unto me from among the children of Israel; instead of such as open every womb, even instead of the firstborn of all the children of Israel, have I taken them unto me." +በግብፅ ምድር ያለውን በኵር ሁሉ በገደልሁበት ቀን የእስራኤልን ልጆች በኵራት ሁሉ፥ ሰው ወይም እንስሳ፥ ለእኔ ቀድሼአቸዋለሁና የእኔ ናቸው።,እስመ ሊተ ውእቱ ኵሉ በኵር ዘእምደቂቀ እስራኤል እምነ ሰብኡ እስከ እንስሳሁ ፤ በዕለት እንተ ባቲ ቀተልክዎሙ ለኵሉ በኵር ዘውስተ ምድረ ግብጽ ዘቀደስክዎሙ ሊተ ።,"For all the firstborn of the children of Israel are mine, both man and beast: on the day that I smote every firstborn in the land of Egypt I sanctified them for myself." +በእስራኤልም ልጆች በኵራት ሁሉ ፋንታ ሌዋውያንን ወስጄአለሁ።,ወነሣእክዎሙ ለሌዋውያን ህየንተ ኵሉ በኵር ዘእምደቂቀ እስራኤል ።,And I have taken the Levites for all the firstborn of the children of Israel. +የእስራኤልም ልጆች ወደ መቅደሱ በቀረቡ ጊዜ መቅሠፍት እንዳያገኛቸው፥ ለእስራኤል ልጆች ያስተሰርዩላቸው ዘንድ፥ የእስራኤልንም ልጆች አገልግሎት በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይሠሩ ዘንድ ሌዋውያንን ከእስራኤል ልጆች መካከል ለአሮንና ለልጆቹ ስጦታ አድርጌ ሰጥቼአቸዋለሁ።,ወአግባእክዎሙ ለሌዋውያን ሀብተ ወተውህቡ ለአሮን ወለደቂቁ እምነ ማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ይግበሩ ግብሮሙ ለደቂቀ እስራኤል በውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወያስተሰርዩ በእንቲአሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ወአልቦቱ እምውስተ ደቂቀ እስራኤል ዘይቀርብ ኀበ ቅድሳት እምደቂቀ እስራኤል ።,"And I have given the Levites as a gift to Aaron and to his sons from among the children of Israel, to do the service of the children of Israel in the tabernacle of the congregation, and to make an atonement for the children of Israel: that there be no plague among the children of Israel, when the children of Israel come nigh unto the sanctuary." +ሙሴና አሮን የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ እንዲሁ በሌዋውያን ላይ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴን ስለ ሌዋውያን እንዳዘዘው እንዲሁ የእስራኤል ልጆች አደረጉላቸው።,ወገብሩ ሙሴ ወአሮን ወኵሉ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ላዕለ ሌዋውያን በከመ አዘሆ እግዚአብሔር በእንተ ሌዋውያን ከማሁ ገብሩ ሎሙ ደቂቀ እስራኤል ።,"And Moses, and Aaron, and all the congregation of the children of Israel, did to the Levites according unto all that the LORD commanded Moses concerning the Levites, so did the children of Israel unto them." +ሌዋውያንም ከኃጢአት ተጣጠቡ፥ ልብሳቸውንም አጠቡ፤ አሮንም ስጦታ አድርጎ በእግዚአብሔር ፊት አቀረባቸው፥ አሮንም ያነጻቸው ዘንድ አስተሰረየላቸው።,ወአንጹሑ ርእሶሙ ሌዋውያ�� ወኀፀቡ አልባሲሆሙ ወአግብእዎሙ ኀበ አሮን ሀብተ ቅድመ እግዚአብሔር ወአስተስረየ በእንቲአሆሙ አሮን ከመ ያንጽሖሙ ።,"And the Levites were purified, and they washed their clothes; and Aaron offered them as an offering before the LORD; and Aaron made an atonement for them to cleanse them." +ከዚያም በኋላ ሌዋውያን በመገናኛው ድንኳን ውስጥ በአሮንና በልጆቹ ፊት አገልግሎታቸውን ይሠሩ ዘንድ ገቡ፤ እግዚአብሔር ሙሴን ስለ ሌዋውያን እንዳዘዘው እንዲሁ አደረጉላቸው።,ወእምድኅረ ዝንቱ ቦኡ ሌዋውያን ይግበሩ ግብሮሙ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ቅድመ አሮን ወቅድመ ደቂቁ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ በእንተ ሌዋውያን ከማሁ ገብሩ ሎሙ ።,"And after that went the Levites in to do their service in the tabernacle of the congregation before Aaron, and before his sons: as the LORD had commanded Moses concerning the Levites, so did they unto them." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የሌዋውያን ሕግ ይህ ነው፤ ከሀያ አምስት ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት በመገናኛው ድንኳን ሥራ ያገለግሉ ዘንድ ይገባሉ።,ዝንቱ ውእቱ ዘበእንተ ሌዋውያን ዘእምዕሥራ ወኀምስቱ ዓም ወላዕሉ እምኔሁ ይበውኡ ይግበሩ ግብሮሙ ግብረ ደብተራ ዘመርጡል ።,This is it that belongeth unto the Levites: from twenty and five years old and upward they shall go in to wait upon the service of the tabernacle of the congregation: +ዕድሜአቸውም አምሳ ዓመት ሲሞላ የአገልግሎታቸውን ሥራ ይተዋሉ፥ ከዚያም በኋላ አይሠሩም፤,ወዘእምኀምሳ ይሰዐር እምግብሩ ወኢይትቀነይ እንከ ውእቱ ።,"And from the age of fifty years they shall cease waiting upon the service thereof, and shall serve no more:" +የተሰጣቸውን ይጠብቁ ዘንድ ወንድሞቻቸውን በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያገለግላሉ፤ የድንኳኑን አገልግሎት አይሠሩም። እንዲሁ ስለ ሥራቸው በሌዋውያን ላይ ታደርጋለህ።,ወይትለአክ እኁሁ ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ወይዕቀብ ሕቢቶሙ ወተቀንዮ ባሕቱ ኢይትቀነዩ ወከመዝ ትገብር ሎሙ ለሌዋውያን በበ ሕቢቶሙ ።,"But shall minister with their brethren in the tabernacle of the congregation, to keep the charge, and shall do no service. Thus shalt thou do unto the Levites touching their charge." +ከግብፅ ምድር በወጡ በሁለተኛው ዓመት በመጀመሪያው ወር በሲና ምድረ በዳ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ በገዳም ዘሲና በካልእት ዓመት እምዘ ወጽኡ እምነ ምድረ ግብጽ በቀዳሚ ወርኅ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses in the wilderness of Sinai, in the first month of the second year after they were come out of the land of Egypt, saying," +የእስራኤል ልጆች በጊዜው ፋሲካውን ያድርጉ፤,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ይግበሩ ፋሲካ አመ ጊዜሁ ።,Let the children of Israel also keep the passover at his appointed season. +በዚህ ወር በአሥራ አራተኛው ቀን በመሸ ጊዜ በጊዜው አድርጉት፤ እንደ ሥርዓቱ ሁሉ እንደ ፍርዱም ሁሉ አድርጉት።,አመ ዐሡሩ ወረቡዑ ለሠርቀ ወርኅ ቀዳሚ ወፍና ሰርክ ትገብርዎ አመ ጊዜሁ ወበከመ ሕጉ ወበከመ ትእዛዙ ትገብሮ ።,"In the fourteenth day of this month, at even, ye shall keep it in his appointed season: according to all the rites of it, and according to all the ceremonies thereof, shall ye keep it." +ሙሴም ፋሲካን ያደርጉ ዘንድ የእስራኤልን ልጆች ተናገራቸው።,ወነገሮሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ይግበሩ ፋሲካ ።,"And Moses spake unto the children of Israel, that they should keep the passover." +በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን በመሸ ጊዜ በሲና ምድረ በዳ ፋሲካን አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው እንዲሁ የእስራኤል ልጆች አደረጉ።,ወይእኅዙ እምዕለተ ዐሡሩ ወረቡዑ ለሠርቀ ወርኅ በገዳም ዘሲና በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ከማሁ ገብሩ ደቂቀ እስራኤል ።,"And they kept the passover on the fourteenth day of the first month at even in the wilderness of Sinai: according to all that the LORD commanded Moses, so did the children of Israel." +በሞተ ሰው ሬሳ የረከሱ ሰዎችም ነበሩ፥ ስለዚህም በዚያ ቀን ፋሲካን ያደርጉ ዘንድ አልቻሉም። በዚያም ቀን ወደ ሙሴና ወደ አሮን ቀረቡ።,ወመጽኡ ሰብእ እለ ቦሙ ርኵስ ውስተ ነፍሶሙ ወስእኑ ገቢረ ፋሲካ በይእቲ ዕለት ወመጽኡ ቅድሜሆሙ ለሙሴ ወአሮን በይእቲ ዕለት ።,"And there were certain men, who were defiled by the dead body of a man, that they could not keep the passover on that day: and they came before Moses and before Aaron on that day:" +እነዚያም ሰዎች። በሞተ ሰው ሬሳ ረክሰናል፤ በእስራኤል ልጆች መካከል በጊዜው ቍርባን ለእግዚአብሔር እንዳናቀርብ ስለ ምን እንከለከላለን? አሉት።,ወይቤልዎሙ ውእቶሙ ዕደው ንሕነሰ ሰብእ ንሕነ እለ ብነ ርኵስ ውስተ ነፍስነ ወኢንትኀደግ እምአብኦ ቍርባኑ ለእግዚአብሔር እምነ ማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል በበዘመኑ ።,"And those men said unto him, We are defiled by the dead body of a man: wherefore are we kept back, that we may not offer an offering of the LORD in his appointed season among the children of Israel?" +ሙሴም። እግዚአብሔር ስለ እናንተ የሚያዝዘውን እስክሰማ ድረስ ቈዩ አላቸው።,ወይቤሎሙ ሙሴ ቁሙኒ ወእስማዕ ምንተ ይኤዝዝ እግዚአብሔር በእንቲአክሙ ።,"And Moses said unto them, Stand still, and I will hear what the LORD will command concerning you." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ከእናንተ ወይም ከትውልዶቻችሁ ዘንድ ሰው በሬሳ ቢረክስ፥ ወይም ሩቅ መንገድ ቢሄድ፥ እርሱ ደግሞ ለእግዚአብሔር ፋሲካን ያድርግ።,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ብእሲ ብእሲ ለእመቦ ዘወፅአ ርኵስ ውስተ ነፍሱ ለሰብእ ወለእመኒ ርሑቀ ብሔር ሀለወ ወለእመኒ ውስተ ሙላዲክሙ ይግበሩ ፋሲካሁ ለእግዚአብሔር ፤,"Speak unto the children of Israel, saying, If any man of you or of your posterity shall be unclean by reason of a dead body, or be in a journey afar off, yet he shall keep the passover unto the LORD." +በሁለተኛው ወር በአሥራ አራተኛው ቀን በመሸ ጊዜ ያድርጉት፤ ከቂጣ እንጀራና ከመራራ ቅጠል ጋር ይብሉት።,በካልእ ወርኅ አመ ዐሡሩ ወረቡዑ ለሠርቅ ፍና ሰርክ ይግበርዎ በናእት ወኀምለ ብሒእ ይብልዕዎ ።,"The fourteenth day of the second month at even they shall keep it, and eat it with unleavened bread and bitter herbs." +ከእርሱም እስከ ነገ ምንም አያስቀሩ፥ ከእርሱም አጥንትን አይስበሩ፤ እንደ ፋሲካ ሥርዓት ሁሉ ያድርጉት።,ወኢያትርፉ እምኔሁ ለነግህ ወዐጽመ ኢይስብሩ እምኔሁ በሕጉ ለፋሲካ ይግበርዎ ።,"They shall leave none of it unto the morning, nor break any bone of it: according to all the ordinances of the passover they shall keep it." +ነገር ግን ንጹሕ የሆነ ሰው በመንገድም ላይ ያልሆነ ፋሲካን ባያደርግ፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ዘንድ ተለይቶ ይጠፋል፤ የእግዚአብሔርን ቍርባን በጊዜው አላቀረበምና ያ ሰው ኃጢአቱን ይሸከማል።,ወሰብእሰ ዘንጹሕ ውእቱ ወኢኮነ ርሑቀ ብሔር ኀበ ሀለወ ለእመ ኀደገ ገቢረ ፋሲካ ለትሠሮ ይእቲ ነፍስ እምነ ሕዝባ እስመ ቍርባኖ ለእግዚአብሔር ኢያብአ በዘመኑ ኀጢአተ ይከውኖ ለውእቱ ብእሲ ።,"But the man that is clean, and is not in a journey, and forbeareth to keep the passover, even the same soul shall be cut off from among his people: because he brought not the offering of the LORD in his appointed season, that man shall bear his sin." +በመካከላችሁም መጻተኛ ቢኖር፥ ለእግዚአብሔር ፋሲካን ያደርግ ዘንድ ቢወድድ፥ እንደ ፋሲካ ሥርዓት እንደ ፍርዱም እንዲሁ ያድርግ፤ ለመጻተኛና ለአገር ልጅ አንድ ሥርዓት ይሁንላችሁ።,ወለእመኒ መጽአ ኀቤክሙ ግዩር ውስተ ምድርክሙ ይግበር ፋሲካሁ ለእግዚአብሔር በሕጉ ለፋሱካ ወበከመ ትእዛዙ ይግበርዎ አሐዱ ሕጉ ለክሙ ለግዩርኒ ወለዘ እምፍጥረቱኒ ።,"And if a stranger shall sojourn among you, and will keep the passover unto the LORD; according to the ordinance of the passover, and according to the manner thereof, so shall he do: ye shall have one ordinance, both for the stranger, and for him that was born in the land." +ማደሪያውም በተተከለ ቀን ደመናው የምስክሩን ድንኳን ሸፈነው፤ ከማታም ጀምሮ እስከ ጥዋት ድረስ በማደሪያው ላይ እንደ እሳት ይመስል ነበር።,ወበዕለት እንተ ባቲ ተከልዋ ለደብተራ ከደና ደመና ለደብተራ ለቤተ መርጡል ወሌሊተሰ ይመጽእ ዲበ ደብተራ ከመ ራእየ እሳት እስከ ይጸብሕ ።,"And on the day that the tabernacle was reared up the cloud covered the tabernacle, namely, the tent of the testimony: and at even there was upon the tabernacle as it were the appearance of fire, until the morning." +እንዲሁ ሁልጊዜ ነበረ፤ በቀን ደመና በሌሊትም የእሳት አምሳል ይሸፍነው ነበር።,ወከመዝ ይከውን ለዘልፍ ደመና ይከድና መዓልተ ወራእየ እሳት ሌሊተ ።,"So it was alway: the cloud covered it by day, and the appearance of fire by night." +ደመናውም ከድንኳኑ ላይ በተነሣ ጊዜ በዚያን ጊዜ የእስራኤል ልጆች ይጓዙ ነበር፤ ደመናውም በቆመበት ስፍራ በዚያ የእስራኤል ልጆች ይሰፍሩ ነበር።,ወእምከመ ሰሰለ ደመና እምነ ደብተራ እምድኅረ ዝንቱ ይግዕዙ ደቂቀ እስራኤል ወመካኖ ኀበ ቆመ ደመና ህየ ይትዐየኑ ደቂቀ እስራኤል ።,"And when the cloud was taken up from the tabernacle, then after that the children of Israel journeyed: and in the place where the cloud abode, there the children of Israel pitched their tents." +በእግዚአብሔር ትእዛዝ የእስራኤል ልጆች ይጓዙ ነበር፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ይሰፍሩ ነበር። ደመናው በማደሪያው ላይ በተቀመጠበት ዘመን ሁሉ በሰፈራቸው ይቀመጡ ነበር።,ወበትእዛዘ እግዚአብሔር ይግዕዙ በኵሉ መዋዕል ዘቦቱ ይጼልላ ደመና ለደብተራ ዘየሐድሩ ደቂቀ እስራኤል ።,"At the commandment of the LORD the children of Israel journeyed, and at the commandment of the LORD they pitched: as long as the cloud abode upon the tabernacle they rested in their tents." +ደመናውም በማደሪያው ላይ ብዙ ቀን በተቀመጠ ጊዜ የእስራኤል ልጆች የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይጠብቁ ነበር፥ አይጓዙምም ነበር።,ወሶበ ይነብር ደመና ብዙኀ መዋዕለ ዲበ ደብተራ የዐቅቡ ደቂቀ እስራኤል መዓቅቢሆሙ ለእግዚአብሔር ወኢይግዕዙ ።,"And when the cloud tarried long upon the tabernacle many days, then the children of Israel kept the charge of the LORD, and journeyed not." +አንዳንድ ጊዜ ደመናው ጥቂት ቀን በማደሪያው ላይ ይሆን ነበር፤ በዚያን ጊዜ እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ በሰፈራቸው ይቀመጡ ነበር፤ እንደ እግዚአብሔርም ትእዛዝ ይጓዙ ነበር።,ወበኍልቈ መዋዕል ዘይከድን ደመና ዲበ ደብተራ የኀድሩ ደቂቀ እስራኤል በቃለ እግዚአብሔር ወበትእዛዘ እግዚአብሔር ይግዕዙ ።,"And so it was, when the cloud was a few days upon the tabernacle; according to the commandment of the LORD they abode in their tents, and according to the commandment of the LORD they journeyed." +አንዳንድ ጊዜም ደመናው ከማታ ጀምሮ እስከ ጥዋት ድረስ ይቀመጥ ነበር፤ በጥዋትም ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር፤ በቀንም በሌሊትም ቢሆን፥ ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር።,ወሶበ ይነብር ደመና እምሰርክ እስከ ነግህ ወእምከመ ጸብሐ ይሴስል ደመና ይግዕዙ መዓልተ ።,"And so it was, when the cloud abode from even unto the morning, and that the cloud was taken up in the morning, then they journeyed: whether it was by day or by night that the cloud was taken up, they journeyed." +ደመናውም ሁለት ቀን ወይም አንድ ወር ወይም አንድ ዓመት ቆይቶ በማደሪያው ላይ ቢቀመጥ የእስራኤል ልጆች በሰፈራቸው ይቀመጡ ነበር፥ አይጓዙምም ነበር፤ ነገር ግን በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር።,ወለእመኒ አብዝኀ ነቢረ ደመና እንዘ ይጼልላ እስከ መዋዕለ ወርኅ ይትዓየኑ ደቂቀ እስራኤል ወኢይግዕዙ ።,"Or whether it were two days, or a month, or a year, that the cloud tarried upon the tabernacle, remaining thereon, the children of Israel abode in their tents, and journeyed not: but when it was taken up, they journeyed." +በእግዚአብሔር ትእዛዝ ይሰፍሩ ነበር፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ይጓዙ ነበር፥ እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይጠብቁ ነበር።,እስመ በትእዛዘ እግዚአብሔር ይግዕዙ ወሕገጊሁ ለእግዚአብሔር የዐቅቡ በትእዛዘ እግዚአብሔር ወበእዴሁ ለሙሴ ።,"At the commandment of the LORD they rested in the tents, and at the commandment of the LORD they journeyed: they kept the charge of the LORD, at the commandment of the LORD by the hand of Moses." +እግዚአብሔርም አሮንን አለው። አንተ ከአንተም ጋር ልጆችህና የአባቶችህ ቤት የመቅደስን ኃጢአት ትሸከማላችሁ፤ አንተም ከአንተም ጋር ልጆችህ የክህነታችሁን ኃጢአት ትሸከማላችሁ።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለአሮን ወይቤሎ አንተ ወደቂቅከ ወቤተ አቡከ ምስሌከ ትነሥኡ ኀጣይአ ክህነትክሙ ።,"And the LORD said unto Aaron, Thou and thy sons and thy father's house with thee shall bear the iniquity of the sanctuary: and thou and thy sons with thee shall bear the iniquity of your priesthood." +ደግሞም የአባትህን የሌዊን ነገድ ወንድሞችህን ከአንተ ጋር አቅርብ፤ ከአንተም ጋር በአንድነት ይሁኑ፥ ያገልግሉህም፤ አንተ ግን ከአንተም ጋር ልጆችህ በምስክሩ ድንኳን ፊት ትሆናላችሁ።,ወአኀዊከኒ ነገደ ሌዊ ሕዝበ አቡከ አስተጋብእ ኀቤከ ወይትወሰኩ ለከ ወይትለአኩከ ወአንተ ወደቂቅከ ምስሌከ ላዕለ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And thy brethren also of the tribe of Levi, the tribe of thy father, bring thou with thee, that they may be joined unto thee, and minister unto thee: but thou and thy sons with thee shall minister before the tabernacle of witness." +እነርሱም ትእዛዝህን የድንኳኑንም ሁሉ አገግሎት ይጠብቁ፤ ነገር ግን እንዳይሞቱ፥ እናንተም ደግሞ ከእነርሱ ጋር እንዳትሞቱ፥ እነርሱ ወደ መቅደሱ ዕቃና ወደ መሠዊያው አይቅረቡ።,ወይዕቀቡ ሕገ ከ ወሕጋ ለደብተራከ ዳእሙ ኀበ ንዋይ ዘቅድሳት ወኀበ ምሥዋዕ ኢይባኡ ወኢይሙቱ እሙንቱሂ ወአንትሙሂ ።,"And they shall keep thy charge, and the charge of all the tabernacle: only they shall not come nigh the vessels of the sanctuary and the altar, that neither they, nor ye also, die." +ነገር ግን ከእናንተ ጋር በአንድነት ይሁኑ፥ ለድንኳኑም አገልግሎት ሁሉ የመገናኛውን ድንኳን ይጠብቁ፤ ሌላም ሰው ወደ እናንተ አይቅረብ።,ወይትወሰኩ ኀቤከ ወይዕቀቡ ሕጋ ለደብተራ ዘመርጡል በኵሉ ግብራ ለደብተራ ወዘእምነ ባዕድ ዘመድ ኢይባእ ኀቤከ ።,"And they shall be joined unto thee, and keep the charge of the tabernacle of the congregation, for all the service of the tabernacle: and a stranger shall not come nigh unto you." +እንደ ገና በእስራኤል ልጆች ላይ ቍጣ እንዳይሆንባቸው እናንተ መቅደሱንና መሠዊያውን ጠብቁ።,ወተዐቅቡ ሕጎሙ ለቅዱሳን ወሕጎ ለምሥዋዕ ወኢይመጽእ እንከ መንሱት ላዕለ ደቂቀ እስራኤል ።,"And ye shall keep the charge of the sanctuary, and the charge of the altar: that there be no wrath any more upon the children of Israel." +እኔም፥ እነሆ፥ ሌዋውያንን ወንድሞቻችሁን ከእስራኤል ልጆች መካከል ወስጄአለሁ፤ የመገናኛውን ድንኳን አገልግሎት ያደርጉ ዘንድ ለእግዚአብሔር የተሰጡ ለእናንተ ስጦታ ናቸው።,ወአነ ነሣእክዎሙ ለአኀዊክሙ ለሌዋውያን እምነ ማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ሀብተ ተውህቡ ለእግዚአብሔር ከመ ይግበሩ ግብራ ለደብተራ መርጡል ።,"And I, behold, I have taken your brethren the Levites from among the children of Israel: to you they are given as a gift for the LORD, to do the service of the tabernacle of the congregation." +አንተም ከአንተም ጋር ልጆችህ ለመሠዊያው ሥራ የሚሆነውን ሁሉ፥ በመጋረጃውም ውስጥ የሚሆነውን ታደርጉ ዘንድ ክህነታችሁን ጠብቁ፥ አገልግሉም፤ ክህነቱን ለስጦታ አገልግሎት ሰጥቼአችኋለሁ፤ ሌላም ሰው ቢቀርብ ይገደል።,ወአንተ ወደቂቅከ ምስሌከ ዕቀቡ ክህነተክሙ በከመ ኵሉ ሕጉ ለምሥዋዕ ወዘውስጥ እምነ መንጦላዕት ወግበሩ ግብረ ሀብታ ለክህነት ክሙ ወዘእምነ ባዕድ ዘመድ ዘቦአ ለይሙት ።,"Therefore thou and thy sons with thee shall keep your priest's office for every thing of the altar, and within the vail; and ye shall serve: I have given your priest's office unto you as a service of gift: and the stranger that cometh nigh shall be put to death." +እግዚአብሔርም አሮንን ተናገረው እንዲህም አለው። እነሆ፥ የእስራኤል ልጆች ለእኔ የቀደሱትን የማንሣት ቍርባኔን ሁሉ ለአንተ ሰጥቼሃለሁ፤ ስለ መቀባትህ ለአንተና ለልጆችህ ድርሻ እንዲሆን ለዘላለም ሰጥቼሃለሁ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለአሮን ናሁ አነሂ ወሀብኩክሙ ትዕቀቡ ዘያቀድሙ አብኦ ሊተ እምነ ኵሉ ዘይትቄደስ ሊተ እምኀበ ደቂቀ እስራኤል ለከ ወሀብኩካሁ እስከ ትረሥእ ወእምድኅሬከ ለደቂቅከ ሕግ ዘለዓለም ።,"And the LORD spake unto Aaron, Behold, I also have given thee the charge of mine heave offerings of all the hallowed things of the children of Israel; unto thee have I given them by reason of the anointing, and to thy sons, by an ordinance for ever." +በእሳት ከሚቀርበው ከተቀደሰው ይህ ለአንተ ይሆናል፤ ለእኔ የሚያመጡት መባቸው ሁሉ፥ የእህሉ ቍርባናቸው ሁሉ፥ የኃጢአታቸውም መስዋዕት ሁሉ፥ የበደላቸውም መሥዋዕት ሁሉ፥ ለአንተ ለልጆችህም የተቀደሰ ይሆናል።,ወዝንቱ ይክንክሙ ለክሙ እምነ ዘይትቄደስ ለቅዱሳን ዘመሣውዕ እምነ ኵሉ ቍርባኖሙ ወእምነ ኵሉ መሥዋዕቶሙ ወእምነ ኵሉ ዘንስሓሆሙ ወእምነ ኵሉ ዘኀጣይኢሆሙ ኵሉ ዘያመጽኡ ሊተ እምነ ኵሉ ዘቅዱሳን ለከ ውእቱ ወለደቂቅከ ።,"This shall be thine of the most holy things, reserved from the fire: every oblation of theirs, every meat offering of theirs, and every sin offering of theirs, and every trespass offering of theirs, which they shall render unto me, shall be most holy for thee and for thy sons." +በተቀደሰ ስፍራ ብላው፤ ወንዶች ሁሉ ይብሉት፤ የተቀደሰ ይሆንልሃል።,በቅዱሰ ቅዱሳን ብልዕዎ ፤ ኵሉ ተባዕት ለይብልዖ አንተ ወደቂቅከ እስመ ቅዱስ ውእቱ ለከ ።,In the most holy place shalt thou eat it; every male shall eat it: it shall be holy unto thee. +ይህም ለአንተ ነው፤ የእስራኤል ልጆች ለስጦታ ያቀረቡትን የማንሣትና የመወዝወዝ ቍርባን ሁሉ ለአንተ ከአንተም ጋር ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችህ ድርሻ እንዲሆን ለዘላለም ሰጥቼሃለሁ፤ በቤትህ ውስጥ ንጹሕ የሆነ ሁሉ ይብላው።,ወዝንቱ ይኩንክሙ ለክሙ እምነ ቀዳሜ ሀብቶሙ ወእምነ ኵሉ ዘያበውኡ ደቂቀ እስራኤል ፤ ለከ ወሀብኩካሃ ወለደቂቅከ ወአዋልዲከሂ ምስሌከ ሕግ ዘለዓለም ፤ ኵሉ ዘንጹሕ በውስተ ቤትከ ይብልዖ ።,"And this is thine; the heave offering of their gift, with all the wave offerings of the children of Israel: I have given them unto thee, and to thy sons and to thy daughters with thee, by a statute for ever: every one that is clean in thy house shall eat of it." +ለእግዚአብሔር ከሚሰጡት የፍሬ መጀመሪያ ከዘይትና ከወይን ከእህልም የተመረጠውን ሁሉ ለአንተ ሰጥቼሃለሁ።,ኵሎ ቀዳምያተ ቅብእ ወኵሎ ቀዳምያተ ወይን ወዘስርናይ ቀዳምያቲሆሙ ወኵሎ ዘያበውኡ ለእግዚአብሔር ለከ ወሀብኩካሁ ።,"All the best of the oil, and all the best of the wine, and of the wheat, the firstfruits of them which they shall offer unto the LORD, them have I given thee." +ወደ እግዚአብሔር የሚያመጡት በምድራቸው ያለው ሁሉ የፍሬ መጀመሪያ ለአንተ ይሆናል፤ በቤትህ ውስጥ ንጹሕ የሆነ ሁሉ ይብላው።,ወኵሎ ቀዳሜ እክል ዘበኵሉ ምድሮሙ ወኵሎ ዘያመጽኡ ለእግዚአብሔር ለከ ወሀብኩካሁ ኵሉ ዘንጹሕ በውስተ ቤትከ ይብልዖ ።,"And whatsoever is first ripe in the land, which they shall bring unto the LORD, shall be thine; every one that is clean in thine house shall eat of it." +በእስራኤል ዘንድ እርም የሆነው ሁሉ ለአንተ ይሆናል።,ኵሉ ዘያሐርሙ በውስተ ደቂቀ እስራኤል ለከ ውእቱ ።,Every thing devoted in Israel shall be thine. +ከሰው ወይም ከእንስሳ ቢሆን፥ ለእግዚአብሔር ከሚያቀርቡት ሥጋ ሁሉ ማኅፀን የሚከፍት ሁሉ ለአንተ ይሆናል፤ ነገር ግን የሰውን በኵራት ፈጽሞ ትቤዠዋለህ፥ ያልነጻውንም እንስሳ በኵራት ትቤዠዋለህ።,ወኵሉ ዘይሪትሕ ማኅፀነ እምነ ኵሉ ዘሥጋ ኵሎ ዘያመጽኡ ለእግዚአብሔር እምነ ሰብእ እስከ እንስሳ ለከ ው���ቱ አላ በቤዛ ይትቤዘው በኵረ ሰብእ ወበኵረ እንስሳሂ ዘርኩስ ታቤዙ ።,"Every thing that openeth the matrix in all flesh, which they bring unto the LORD, whether it be of men or beasts, shall be thine: nevertheless the firstborn of man shalt thou surely redeem, and the firstling of unclean beasts shalt thou redeem." +ከአንድ ወር ጀምሮ የምትቤዠውን እንደ ግምትህ ትቤዠዋለህ፤ ግምቱም እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን አምስት ሰቅል ይሆናል፤ እርሱም ሀያ አቦሊ ነው።,ወቤዛሁ ለዘ አሐዱ ወርኁ ሤጡ ፭ሰቅሎ በሰቅሎ ዘቅዱስ ፳ኦቦሊ ውእቱ ።,"And those that are to be redeemed from a month old shalt thou redeem, according to thine estimation, for the money of five shekels, after the shekel of the sanctuary, which is twenty gerahs." +ነገር ግን የላም በኵራት ወይም የበግ በኵራት ወይም የፍየል በኵራት አትቤዥም፤ የተቀደሱ ናቸው፤ ደማቸውን በመሠዊያው ላይ ትረጨዋለህ፥ ስባቸውንም ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ለእሳት ቍርባን ታቃጥለዋለህ።,ዘእንበለ በኵረ አልህምት ወበኵረ አባግዕ ወበኵረ አጣሊ ዘኢታቤዙ እስመ ቅዱስ ውእቱ ወትክዑ ደሞሙ ኀበ ምሥዋዕ ወሥብሖሙ ትገብር መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ወመዐዛ ሠናይ ።,"But the firstling of a cow, or the firstling of a sheep, or the firstling of a goat, thou shalt not redeem; they are holy: thou shalt sprinkle their blood upon the altar, and shalt burn their fat for an offering made by fire, for a sweet savour unto the LORD." +ሥጋቸውም ለአንተ ይሆናል፤ እንደ መወዝወዝ ፍርምባ እንደ ቀኙም ወርች ለአንተ ይሆናል።,ወሥጋሁ ይኩንከ ለከ በከመ ተላዕ ዘያበውኡ ወበከመ መዝራዕት ዘየማን ይኩንከ ለከ ።,"And the flesh of them shall be thine, as the wave breast and as the right shoulder are thine." +የእስራኤል ልጆች ከተቀደሰው ነገር ሁሉ አንሥተው ለእግዚአብሔር ያቀረቡትን ለአንተ ከአንተም ጋር ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችህ ድርሻ እንዲሆን ለዘላለም ሰጥቼሃለሁ፤ በእግዚአብሔር ፊት ለአንተ ከአንተም ጋር ለዘርህ የጨው ቃል ኪዳን ለዘላለም ነው።,ኵሉ መባእ ዘቅዱስ ኵሉ ዘይፈልጡ ደቂቀ እስራኤል ለእግዚአብሔር ወሀብኩካሁ ለከ ወለደቂቅከ ወለአዋልዲከ ምስሌከ ሕግ ዘለዓለም ወሥርዐት ዘለ ዘላፉ እንተ ለዓለም ይእቲ ቅድመ እግዚአብሔር ለከ ወለዘርእከ እምድኅሬከ ።,"All the heave offerings of the holy things, which the children of Israel offer unto the LORD, have I given thee, and thy sons and thy daughters with thee, by a statute for ever: it is a covenant of salt for ever before the LORD unto thee and to thy seed with thee." +እግዚአብሔርም አሮንን አለው። በምድራቸው ርስት በመካከላቸውም ድርሻ አይሆንልህም፤ በእስራኤል ልጆች መካከል ድርሻህና ርስትህ እኔ ነኝ።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለአሮን እምነ ምድሮሙ ኢትወርስ ወአልብከ ክፍለ ምስሌሆሙ እስመ አነ ውእቱ ክፍልከ ወርስትከ በማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And the LORD spake unto Aaron, Thou shalt have no inheritance in their land, neither shalt thou have any part among them: I am thy part and thine inheritance among the children of Israel." +ለሌዊም ልጆች፥ እነሆ፥ በመገናኛው ድንኳን አገልግሎት ስለሚያገለግሉ፥ የእስራኤልን ልጆች አሥራት ርስት አድርጌ ሰጥቼአለሁ።,ወለደቂቀ ሌዊኒ ናሁ ወሀብክዎሙ ዓሥራተ ዘደቂቀ እስራኤል ክፍሎሙ ህየንተ ግብሮሙ ኵሎ ዘይገብሩ እሙንቱ ግብረ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And, behold, I have given the children of Levi all the tenth in Israel for an inheritance, for their service which they serve, even the service of the tabernacle of the congregation." +ከዚህም በኋላ ኃጢአትን እንዳይሸከሙ እንዳይሞቱም፥ የእስራኤል ልጆች ወደ መገናኛው ድንኳን አይቅረቡ።,ወኢይበውኡ እንከ ደቂቀ እስራኤል ውስተ ደብተራ ዘመርጡል ከመ ኢይኩኖሙ አበሳ ዘለሞት ።,"Neither must the children of Israel henceforth come nigh the tabernacle of the congregation, lest they bear sin, and die." +ሌዋውያን ግን የመገናኛውን ድንኳን አገልግሎት ይሥሩ፥ እነርሱም ኃጢአታቸውን ይሸከማሉ፤ ለልጅ ልጃችሁ ለዘላለም ሥርዓት ይሆናል፤ በ���ስራኤልም ልጆች መካከል ርስት አይወርሱም።,ወይግበሮ ለዝንቱ ግብረ ደብተራ ዘመርጡል ሌዋዊ ወእሙንቱ ይረክቡ ኀጣይኢሆሙ ሕግ ዘለዓለም በመዋዕሊሆሙ ወኢይወርሱ ርስተ በማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"But the Levites shall do the service of the tabernacle of the congregation, and they shall bear their iniquity: it shall be a statute for ever throughout your generations, that among the children of Israel they have no inheritance." +ለእግዚአብሔር የማንሣት ቍርባን የሚያቀርቡትን የእስራኤልን ልጆች አሥራት ለሌዋውያን ርስት አድርጌ ሰጥቼአለሁ፤ ስለዚህ። በእስራኤል ልጆች መካከል ርስት አይወርሱም አልኋቸው።,እስመ ዓሥራቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ኵሎ መባአ ዘይፈልጡ ለእግዚአብሔር ወሀብክዎሙ ለሌዋውያን ክፍሎሙ ወበበይነ ዝንቱ እቤሎሙ ኢትወርሱ ርስተ በማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"But the tithes of the children of Israel, which they offer as an heave offering unto the LORD, I have given to the Levites to inherit: therefore I have said unto them, Among the children of Israel they shall have no inheritance." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለሌዋውያን እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ከእስራኤል ልጆች ለእናንተ ርስት አድርጌ የሰጠኋችሁን አሥራት በተቀበላችሁ ጊዜ፥ ለእግዚአብሔር ለማንሣት ቍርባን የአሥራት አሥራት ታቀርባላችሁ።,ንግሮሙ ለሌዋውያን ወበሎሙ እንዘ ትብል ለእመ ነሣእክሙ እምኀበ ደቂቀ እስራኤል ዓሥራተ ዘወሀብኩክሙ እምኀቤሆሙ ክፍለ ክሙ ትፈልጡ አንትሙሂ እምኔሁ መባአ ለእግዚአብሔር ዓሥራቱ ለዓሥራት ።,"Thus speak unto the Levites, and say unto them, When ye take of the children of Israel the tithes which I have given you from them for your inheritance, then ye shall offer up an heave offering of it for the LORD, even a tenth part of the tithe." +የማንሣት ቍርባናችሁም እንደ አውድማው እህልና እንደ ወይን መጭመቂያው ፍሬ ይቈጠርላችኋል።,ወይትኌለቍ ለክሙ መባአክሙ ከመ ስርናይ እምውስተ ዐውደ እክል ወከመ መባእ ዘእምውስተ ምክያደ ወይን ።,"And this your heave offering shall be reckoned unto you, as though it were the corn of the threshingfloor, and as the fulness of the winepress." +እንዲሁ እናንተ ደግሞ ከእስራኤል ልጆች ከምትቀበሉት አሥራት ሁሉ ለእግዚአብሔር የማንሣት ቍርባን ታቀርባላችሁ፤ የእግዚአብሔርንም የማንሣት ቍርባን ለካህኑ ለአሮን ትሰጣላችሁ።,ከማሁ ፍልጡ አንትሙሂ እምውስተ ኵሉ መባእ ለእግዚአብሔር እምነ ዓሥራቲክሙ እምኵሉ ዘትነሥኡ እምነ ደቂቀ እስራኤል ወትሁብዎ እምኔሁ ለአሮን ካህን መባአ ለእግዚአብሔር ።,"Thus ye also shall offer an heave offering unto the LORD of all your tithes, which ye receive of the children of Israel; and ye shall give thereof the LORD'S heave offering to Aaron the priest." +ከምትቀበሉት ስጦታ ሁሉ፥ ከተመረጠው ከተቀደሰውም ድርሻ ሁሉ፥ የእግዚአብሔርን የማንሣት ቍርባን ሁሉ ታቀርባላችሁ።,ኵሎ ዘይቀድሙ አብኦ እምኔሁ ይትቄደስ ።,"Out of all your gifts ye shall offer every heave offering of the LORD, of all the best thereof, even the hallowed part thereof out of it." +ስለዚህ ትላቸዋለህ። ከእርሱ የተመረጠውን ባነሣችሁ ጊዜ እንደ አውድማው እህልና እንደ ወይን መጭመቂያው ፍሬ ለሌዋውያን ይቈጠራል።,ወበሎሙ ሶበ ትፈልጡ እምነ ቀዳምያት ወይትኌለቍ ሎሙ ለሌዋውያን ከመ እክል ዘእምውስተ ዐውዱ ወከመ ወይን ዘእምውስተ ምክያዱ ።,"Therefore thou shalt say unto them, When ye have heaved the best thereof from it, then it shall be counted unto the Levites as the increase of the threshingfloor, and as the increase of the winepress." +እናንተም ቤተ ሰቦቻችሁም፥ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የማገልገላችሁ ዋጋ ነውና በሁሉ ስፍራ ትበሉታላችሁ።,ወትበልዕዎ በኵሉ መካን አንትሙ ወአብያቲክሙ እስመ ዝንቱ ውእቱ ዐስብክሙ ለክሙ ህየንተ ግብረክሙ ደብተራ ዘመርጡል ።,"And ye shall eat it in every place, ye and your households: for it is your reward for your service in the tabernacle of the congregation." +የተመረጠውንም ከእርሱ ባነሣችሁ ጊዜ ስለ እርሱ ኃጢአትን አትሸከሙም፤ እንዳትሞቱም የእስራኤል ልጆች የቀደሱትን አታረክሱም።,ወኢይከውነክሙ በእንቲአሁ ኀጢአተ እስመ ታወፅኡ እምኔሁ ቀዳምያቲሁ ወኢታርኵሱ ቅድሳቲሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ኢትሙቱ ።,"And ye shall bear no sin by reason of it, when ye have heaved from it the best of it: neither shall ye pollute the holy things of the children of Israel, lest ye die." +ሙሴም ለእስራኤል ልጆች ነገዶች አለቆች እንዲህ ብሎ ተናገራቸው። እግዚአብሔር ያዘዘው ነገር ይህ ነው።,ወነገሮሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል ኵሎ ዘከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And Moses spake unto the heads of the tribes concerning the children of Israel, saying, This is the thing which the LORD hath commanded." +ሰው ለእግዚአብሔር ስእለት ቢሳል፥ ወይም ራሱ በመሐላ ቢያስር፥ ቃሉን አይስበር፤ ከአፉ እንደ ወጣው ሁሉ ያድርግ።,ወነገሮሙ ሙሴ ለመላእክተ ሕዝብ ደቂቀ እስራኤል ወይቤሎሙ ዝንቱ ውእቱ ቃል ዘአዘዘ እግዚአብሔር ።,"If a man vow a vow unto the LORD, or swear an oath to bind his soul with a bond; he shall not break his word, he shall do according to all that proceedeth out of his mouth." +ሴትም ደግሞ ለእግዚአብሔር ስእለት ብትሳል፥ እርስዋም በአባትዋ ቤት ሳለች በብላቴንነትዋ ጊዜ ራስዋን በመሐላ ብታስር፥,ብእሲ ብእሲ ለእመቦ ዘበፅዐ ብፅዐተ ለእግዚአብሔር ወለእመኒ መሐለ መሐላ አው ፈለጠ ፍሉጠ በእንተ ነፍሱ ኢይገምን ቃሎ ፤ ኵሎ ዘወፅአ እምአፉሁ ይግበር ።,"If a woman also vow a vow unto the LORD, and bind herself by a bond, being in her father's house in her youth;" +አባትዋም ራስዋን ያሰረችበትን መሐላ ስእለትዋንም ቢሰማ፥ አባትዋም ዝም ቢላት፥ ስእለትዋ ሁሉ ይጸናል፥ ራስዋንም ያሰረችበት መሐላ ሁሉ ይጸናል።,ወለእመኒ ብእሲት በፅዐት ብፅዓተ ለእግዚአብሔር አው ፈለጠት ፍሉጠ በቤተ አቡሃ በንእሳ ፤,"And her father hear her vow, and her bond wherewith she hath bound her soul, and her father shall hold his peace at her: then all her vows shall stand, and every bond wherewith she hath bound her soul shall stand." +አባትዋ ግን በሰማበት ቀን ቢከለክላት፥ ስእለትዋ ራስዋንም ያሰረችበት መሐላዋ አይጸኑም፤ አባትዋ ከልክሎአታልና እግዚአብሔር ይቅር ይላታል።,ወሰምዐ አቡሃ ጸሎታ ወኵሎ ብፅዓቲሃ ዘበፅዐት በእንተ ነፍሳ ወተጸመመ አቡሃ ወይቀውም ላዕሌሃ ኵሉ ጸሎታ ወኵሉ ብፅዓቲሃ ዘበፅዐት በእንተ ነፍሳ ይነብር ዲቤሃ ።,"But if her father disallow her in the day that he heareth; not any of her vows, or of her bonds wherewith she hath bound her soul, shall stand: and the LORD shall forgive her, because her father disallowed her." +በተሳለችም ጊዜ ራስዋንም በመሐላ ያሰረችበት ነገር ከአፍዋ በወጣ ጊዜ ባል ያገባች ብትሆን፥,ወለእመሰ ገብረ ላቲ አቡሃ ወፈጸመ ላቲ በዕለተ ሰምዐ ኵሎ ጸሎታ ወብፅዓቲሃ ዘበፅአት በእንተ ነፍሳ ኢይነብር ላዕሌሃ ወያነጽሐ እግዚአብሔር በዕለተ ገብረ ላቲ አቡሃ ።,"And if she had at all an husband, when she vowed, or uttered ought out of her lips, wherewith she bound her soul;" +ባልዋም ቢሰማ፥ በሰማበትም ቀን ዝም ቢላት፥ ስእለትዋ ይጸናል፥ ራስዋንም ያሰረችበት መሐላ ይጸናል።,ወለአመሰ አውሰበት ብእሴ ወሀለወ ላዕሌሃ ጸሎታ ዘከመ ነበበት በከናፍሪሃ ኵሎ ዘበፅአት በእንተ ነፍሳ ፤,"And her husband heard it, and held his peace at her in the day that he heard it: then her vows shall stand, and her bonds wherewith she bound her soul shall stand." +ባልዋ ግን በሰማበት ቀን ቢከለክላት፥ በእርስዋ ላይ ያለውን ስእለትዋን ራስዋንም በመሐላ ያሰረችበትን የአፍዋን ነገር ከንቱ ያደርገዋል፤ እግዚአብሔርም ይቅር ይላታል።,ወሰምዐ ምታ ወተጸመማ በዕለተ ሰምዐ ከማሁ ይቀውም ላዕሌሃ ኵሉ ጸሎታ ወብፅዓቲሃ ዘበፅዐት በእንተ ነፍሳ ይቀውም ዲቤሃ ።,"But if her husband disallowed her on the day that he heard it; then he shall make her vow which she vowed, and that which she uttered with her lips, wherewith she bound her soul, of none effect: and the LORD shall forgive her." +ባልዋ የሞተባት ወይም የተፋታች ግን ስእለትዋ ራስዋንም ያሰረችበት መሐላ ይጸኑባታል።,ወእመሰ ገብረ ላቲ ምታ ወፈጸመ በዕለተ ሰምዐ ኵሎ ጸሎታ ወብፅዓቲሃ ዘበፅዐት በእንተ ነፍሳ ኢይነብር ላዕሌሃ እስመ ገብረ ላቲ ምታ ወያነጽሐ እግዚአብሔር ።,"But every vow of a widow, and of her that is divorced, wherewith they have bound their souls, shall stand against her." +ሴትም በባልዋ ቤት ሳለች ብትሳል፥ ወይም ራስዋን በመሐላ ብታስር፥,ወጸሎታሂ ለመበለት ወለእንተ አውጽአ ምታ ኵሎ ዘበፅአት በእንተ ነፍሳ ይሄሉ ላዕሌሃ ።,"And if she vowed in her husband's house, or bound her soul by a bond with an oath;" +ባልዋም ሰምቶ ዝም ቢላት ባይከለክላትም፥ ስእለትዋ ሁሉ ራስዋንም ያሰረችበት መሐላ ሁሉ ይጸናል።,ወለእመኒ እንዘ ሀለወት ቤተ ምታ ጸለየት ወበፅአት በእንተ ነፍሳ ፤,"And her husband heard it, and held his peace at her, and disallowed her not: then all her vows shall stand, and every bond wherewith she bound her soul shall stand." +ባልዋ ግን በሰማበት ቀን ከንቱ ቢያደርገው፥ ስለ ስእለትዋ ወይም ራስዋን ስላሰረችበት መሐላ ከአፍዋ የወጣው ነገር አይጸናም፤ ባልዋ ከንቱ አድርጎታል፤ እግዚአብሔርም ይቅር ይላታል።,ወሰምዐ ምታ ወተጸመማ ወኢገብረ ላቲ ኵሎ ጸሎታ ይቀውም ላዕሌሃ ወኵሉ ብፅዓቲሃ ዘበፅዐት በእንተ ነፍሳ ይቀውም ዲቤሃ ።,"But if her husband hath utterly made them void on the day he heard them; then whatsoever proceeded out of her lips concerning her vows, or concerning the bond of her soul, shall not stand: her husband hath made them void; and the LORD shall forgive her." +ስእለትዋን ሁሉ ነፍስዋንም የሚያዋርደውን መሐላ ሁሉ ባልዋ ያጸናዋል፥ ባልዋም ከንቱ ያደርገዋል።,ወለእመሰ ገብረ ላቲ ምታ ወፈጸመ በዕለተ ሰምዐ ኵሎ ዘወፅአ እምከናፍሪሃ ዘከመ ጸለየት ወዘከመ በፅአት በእንተ ነፍሳ ኢይነብር ላዕሌሃ እስመ ገብረ ላቲ ምታ ወያነጽሐ እግዚአብሔር ።,"Every vow, and every binding oath to afflict the soul, her husband may establish it, or her husband may make it void." +ባልዋ ግን በየዕለቱ ዝም ቢላት፥ ስእለትዋን ሁሉ በእርስዋም ላይ ያለውን መሐላ ሁሉ አጽንቶታል፤ በሰማበት ቀን ዝም ብሎአታልና አጽንቶታል።,ወኵሉ ብፅዓት ወኵሉ ማእሰረ መሐላ ዘይከውን እኩየ ላዕለ ነፍሳ ምታ ያቀውም ላቲ ወምታ ይገብር ላቲ ።,"But if her husband altogether hold his peace at her from day to day; then he establisheth all her vows, or all her bonds, which are upon her: he confirmeth them, because he held his peace at her in the day that he heard them." +ከሰማው በኋላ ግን ከንቱ ቢያደርገው ኃጢአትዋን ይሸከማል።,ወለእመሰ ተጸመማ ዕለተ እምዕለት ያቀውም ላዕሌሃ ኵሎ ጸሎታ ወብፅዓቲሃኒ ያቀውም ዲቤሃ እስመ ተጸመማ በዕለተ ሰምዐ ።,But if he shall any ways make them void after that he hath heard them; then he shall bear her iniquity. +እርስዋ በብላቴንነትዋ ጊዜ በአባትዋ ቤት ሳለች በአባትና በልጂቱ መካከል፥ ወይም በባልና በሚስት መካከል ይሆን ዘንድ እግዚአብሔር ሙሴን ያዘዘው ሥርዓት ይህ ነው።,ወለእመሰ ገብረ ላቲ እምድኅረ ዕለት እንተ ባቲ ሰምዐ ይከውኖ ኀጢአተ ።,"These are the statutes, which the LORD commanded Moses, between a man and his wife, between the father and his daughter, being yet in her youth in her father's house." +በለዓምም እግዚአብሔር እስራኤልን ይባርክ ዘንድ እንዲወድድ ባየ ጊዜ፥ አስቀድሞ ያደርግ የነበረውን አስማት ይሻ ዘንድ አልሄደም፤ ነገር ግን ወደ ምድረ በዳ ፊቱን አቀና።,ወሶበ ርእየ በለዓም ከመ ሠናይ ውእቱ ቅድመ እግዚአብሔር በረኩቱ ለእስራኤል ኢሖረ በከመ ያለምድ መንጸረ ቅድሜሁ ለአስተቃስሞ ወሜጠ ገጾ መንገለ ገዳም ።,"And when Balaam saw that it pleased the LORD to bless Israel, he went not, as at other times, to seek for enchantments, but he set his face toward the wilderness." +በለዓምም ዓይኑን አንሥቶ እስራኤል በየነገዱ ተቀምጦ አየ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በላዩ መጣ።,ወአልዐለ በለዓም አዕይንቲሁ ወይሬእዮሙ ለእስራኤል እንዘ ይግዕዙ በበ ሕዘቢሆሙ ወመጽአ ላዕሌሁ መንፈሰ እግዚአብሔር ።,"And Balaam lifted up his eyes, and he saw Israel abiding in his tents according to their tribes; and the spirit of God came upon him." +ምሳሌውን ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ።,ወመሰለ ነገሮ ወይቤ ይቤ በለዓም ወልደ ቤዖር ይቤ ብእሲ ራትዕ ፤,"And he took up his parable, and said, Balaam the son of Beor hath said, and the man whose eyes are open hath said:" +የእግዚአብሔርን ቃል የሚሰማ፥,ዘይሬኢ ራእየ እግዚአብሔር ዘክሡት አዕይንቲሁ እንዘ ይነውም ፤,"He hath said, which heard the words of God, which saw the vision of the Almighty, falling into a trance, but having his eyes open:" +ያዕቆብ ሆይ፥ ድንኳኖችህ፥,እፎ ሠናይ አብያቲከ ያዕቆብ ወተዓይኒከ እስራኤል ፤,"How goodly are thy tents, O Jacob, and thy tabernacles, O Israel!" +እንደ ሸለቆች፥,ወከመ አእዋም ዘይጼልል ወከመ ገነት ዘኀበ ፈለግ ወከመ ትዕይንት ዘተከለ እግዚአብሔር ወከመ አርዝ ዘኀበ ማይ ።,"As the valleys are they spread forth, as gardens by the river's side, as the trees of lign aloes which the LORD hath planted, and as cedar trees beside the waters." +ከማድጋዎቹ ውኃ ይፈስሳል፥,ወይወፅእ ብእሲ እምዘርኡ ወይቀኒ ብዙኀ አሕዛበ ወትትሌዐል ጎግ መንግሥቱ ወተዐቢ መንግሥቱ ።,"He shall pour the water out of his buckets, and his seed shall be in many waters, and his king shall be higher than Agag, and his kingdom shall be exalted." +እግዚአብሔርም ከግብፅ አውጥቶታል፤,ወእግዚአብሔር መርሖ እምነ ግብጽ ከመ ክብረ ዘአሐዱ ቀርኑ ውእቱ ሎቱ ይበልዖሙ ለአሕዛበ ፀሩ ወያስተናጕዕ ስብሖሙ ወይነድፎ በአሕፃሁ ለፀር ።,"God brought him forth out of Egypt; he hath as it were the strength of an unicorn: he shall eat up the nations his enemies, and shall break their bones, and pierce them through with his arrows." +እንደ አንበሳ ዐርፎ ተኝቶአል፥,ይሰክብ ወያዐርፍ ከመ አንበሳ ወከመ እጓለ አንበሳ መኑ ያነቅሆ ፤ እለ ይባርኩከ ቡሩካነ ይኩኑ ወእለ ይረግሙከ ርጉማነ ይኩኑ ።,"He couched, he lay down as a lion, and as a great lion: who shall stir him up? Blessed is he that blesseth thee, and cursed is he that curseth thee." +የባላቅም ቍጣ በበለዓም ላይ ነደደ፤ እጆቹንም አጨበጨበ፤ ባላቅም በለዓምን። ጠላቶቼን ትረግም ዘንድ ጠራሁህ፥ እነሆም፥ ሦስት ጊዜ ፈጽመህ መረቅሃቸው፤ አሁንም እንግዲህ ወደ ስፍራህ ሽሽ፤,ወተምዕዐ ባላቅ ላዕለ በለዓም ወአስተጣፍሐ በእደዊሁ ወይቤሎ በላቅ ለበለዓም ከመ ትርግሞሙ ሊተ ለጸላእትየ ጸዋዕኩከ ወናሁ ባርኮ ትባርክ ሣልስከ ዝንቱ ።,"And Balak's anger was kindled against Balaam, and he smote his hands together: and Balak said unto Balaam, I called thee to curse mine enemies, and, behold, thou hast altogether blessed them these three times." +እኔ አከብርህ ዘንድ ወድጄ ነበር፤ እግዚአብሔር ግን፥ እነሆ፥ ክብርህን ከለከለ አለው።,ወይእዜኒ እቱ ቤተከ እቤ ከመ አክብርከ ወይእዜሰ ኢያውሀበከ እግዚአብሔር ክብረ ።,"Therefore now flee thou to thy place: I thought to promote thee unto great honour; but, lo, the LORD hath kept thee back from honour." +በለዓምም ባላቅን አለው። ባላቅ በቤቱ የሞላውን ብርና ወርቅ ቢሰጠኝ፥ መልካሙን ወይም ክፉውን ከልቤ ለማድረግ የእግዚአብሔርን ቃል እተላለፍ ዘንድ አይቻለኝም፤ እግዚአብሔር የተናገረውን እርሱን እናገራለሁ ብዬ ወደ እኔ ለላክሃቸው መልእክተኞች አልተናገርኋቸውምን?,ወይቤሎ በለዓም ለባላቅ አኮኑ ለወዓሊከኒ እለ ለአከ ኀቤየ እቤሎሙ እንዘ እብል ፤,"And Balaam said unto Balak, Spake I not also to thy messengers which thou sentest unto me, saying," +አሁንም፥ እነሆ፥ ወደ ሕዝቤ እሄዳለሁ፤ ና፥ ይህ ሕዝብ በኋለኛው ዘመን በሕዝብህ ላይ የሚያደርገውን እነግርሃለሁ።,ለእመ ወሀበኒ በላቅ ወርቀ ወብሩረ ምልአ ዝንቱ ቤት ኢይክል ተዐድዎ ቃለ እግዚአብሔር ከመ እግበር ሠናየ አው እኩየ እምኀቤየ ፤ ኵሎ ዘይቤለኒ እግዚአብሔር ኪያሁ እብል ።,"If Balak would give me his house full of silver and gold, I cannot go beyond the commandment of the LORD, to do either good or bad of mine own mind; but what the LORD saith, that will I speak?" +ምሳሌውንም ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ።,ወይእዜኒ ናሁ አአቱ ቤትየ ወነዐ አይድዕከ ዘይገብሩ ዝንቱ ሕዝብ ለሕዝብከ በደኃሪ መዋዕል ።,"And now, behold, I go unto my people: come therefore, and I will advertise thee what this people shall do to thy people in the latter days." +የእግዚአብሔርን ቃል የሚሰማ፥,ወመሰለ ነገሮ ወይቤ ይቤ በለዓም ወልደ ቤዖር ይቤ ብእሲ ራትዕ ዘይሬኢ ፤,"And he took up his parable, and said, Balaam the son of Beor hath said, and the man whose eyes are open hath said:" +አየዋለሁ፥ አሁን ግን አይደለም፤,ወይሰምዕ ቃለ እግዚአብሔር ዘያአምር መዝራእቶ ለልዑል ወርእየ ራእየ እግዚአብሔር ዘክሡት አዕይንቲሁ እንዘ ይነውም ፤,"He hath said, which heard the words of God, and knew the knowledge of the most High, which saw the vision of the Almighty, falling into a trance, but having his eyes open:" +ኤዶምያስም ርስቱ ይሆናል፥,እሬእዮ ወአኮ ይእዜ ወአስተበፅዖ ወአኮ ዘይቀርብ ይሠርቅ ኮከብ እምያዕቆብ ወይትነሣእ እምእስራኤል ወያጠፍኦሙ ለመላእክተ ሞአብ ወይጼውዎሙ ለኵሉ ደቂቀ ሴት ።,"I shall see him, but not now: I shall behold him, but not nigh: there shall come a Star out of Jacob, and a Sceptre shall rise out of Israel, and shall smite the corners of Moab, and destroy all the children of Sheth." +ከያዕቆብም የሚወጣ ገዥ ይሆናል፥,ወይከውኖ ኤዶም ርስቶ ወይከውን ርስቶ ዔሳው ፀሩ ወእስራኤልሰ ገብረ በኀይል ።,"And Edom shall be a possession, Seir also shall be a possession for his enemies; and Israel shall do valiantly." +አማሌቅንም አይቶ ምሳሌውን ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ።,ወይትነሣእ እምነ ያዕቆብ ወያጠፍኦሙ ለእለ ድኅኑ እምነ ሀገር ።,"Out of Jacob shall come he that shall have dominion, and shall destroy him that remaineth of the city." +ቄናውያንንም አይቶ ምሳሌውን ይምስል ጀመር፥ እንዲህም አለ።,ወሶበ ርእዮሙ ለዐማሌቅ መሰለ ነገሮ ወይቤ ቀዳሚሁ ለአሕዛብ ዐማሌቅ ወይጠፍእ ዘርኦሙ ።,"And when he looked on Amalek, he took up his parable, and said, Amalek was the first of the nations; but his latter end shall be that he perish for ever." +ነገር ግን አሦር እስኪማርክህ ድረስ ቄናዊው ለጥፋት ይሆናል።,ወሶበ ርእዮሙ ለቄኔዎን መሰለ ነገሮ ወይቤ ጽንዕት እከይከ ወለእመሂ ውስተ ኰኵሕ አንበርከ እጐሊከ ፤,"And he looked on the Kenites, and took up his parable, and said, Strong is thy dwellingplace, and thou puttest thy nest in a rock." +ምሳሌውንም ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ።,ወለእመሂ ኮነ ለቤዖር እጕለ ጕሕሉት አሲርየ ይጼውወከ ።,"Nevertheless the Kenite shall be wasted, until Asshur shall carry thee away captive." +ከኪቲም ዳርቻ መርከቦች ይመጣሉ፥,ወሶበ ርእዮ ለኦግ መሰለ ነገሮ ወይቤ ኦአ መኑ የሐዩ አመ ይገብሮ እግዚአብሔር ለዝንቱ ።,"And he took up his parable, and said, Alas, who shall live when God doeth this!" +በለዓምም ተነሣ፥ ተመልሶም ወደ ስፍራው ሄደ፤ ባላቅም ደግሞ መንገዱን ሄደ።,ወይወፅእ እምእደዊሆሙ ለቀጢየዎን ወየአክዩ በአሱር ወየአክዩ ዕብራውያን ወእሙንቱሰ ኅቡረ ይጠፍኡ ።,"And ships shall come from the coast of Chittim, and shall afflict Asshur, and shall afflict Eber, and he also shall perish for ever." +የሮቤልና የጋድ ልጆችም እጅግ ብዙ እንስሶች ነበሩአቸው፤ እነሆም፥ የኢያዜር ምድርና የገለዓድ ምድር ለእንስሶች የተመቸ ስፍራ እንደ ነበረ ባዩ ጊዜ፥,ወቦሙ ደቂቀ ሮቤል እንስሳ ብዙኀ ወደቂቀ ጋድ ብዙኀ ጥቀ ወፈድፋደ ወርእይዎ ለብሔረ ያዜር ወለብሔረ ገላአድ ከመ ብሔረ እንስሳ ብሔሩ ።,"Now the children of Reuben and the children of Gad had a very great multitude of cattle: and when they saw the land of Jazer, and the land of Gilead, that, behold, the place was a place for cattle;" +የጋድና የሮቤል ልጆች መጥተው ሙሴንና ካህኑን አልዓዛርን የማኅበሩንም አለቆች እንዲህ ብለው ተናገሩአቸው።,ወመጽኡ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወይቤልዎ ለሙሴ ወለእልዓዛር ካህን ወለመላእክ��� ተዓይን እንዘ ይብሉ ፤,"The children of Gad and the children of Reuben came and spake unto Moses, and to Eleazar the priest, and unto the princes of the congregation, saying," +እግዚአብሔር በእስራኤል ማኅበር ፊት የመታው ምድር፥ አጣሮት፥ ዲቦን፥ ኢያዜር፥ ነምራ፥ ሐሴቦን፥ ኤልያሊ፥ ሴባማ፥ ናባው፥ ባያን፥ ለእንስሶች የተመቸ ምድር ነው፤ ለእኛም ለባሪያዎችህ እንስሶች አሉን።,አጣሮት ወዴቦን ወያዜር ወነምራ ወሔሴቦን ወእልየሌ ወሴበማ ወናበው ወቤያን ፤,"Ataroth, and Dibon, and Jazer, and Nimrah, and Heshbon, and Elealeh, and Shebam, and Nebo, and Beon," +እኛስ በአንተ ዘንድ ሞገስን አግኝተን እንደ ሆነ ይህን ምድር ለባሪያዎችህ ርስት አድርገህ ስጠን፤ ወደ ዮርዳኖስም ማዶ አታሻግረን።,ምድር እንተ ወሀበ እግዚአብሔር ቅድሜሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ምድር ዘኖሎተ እንስሳ ይእቲ ወንሕነ አግብርቲከ ብዙኀ እንስሳ ብነ ።,"Even the country which the LORD smote before the congregation of Israel, is a land for cattle, and thy servants have cattle:" +ሙሴም ለጋድና ለሮቤል ልጆች አላቸው። ወንድሞቻችሁ ወደ ጦርነት ሲሄዱ እናንተ በዚህ ትቀመጣላችሁን?,ወይቤልዎ ለእመ ረከብነ ሞገሰ ቅድሜከ ሀቦሙ ዛተ ምድረ ለአግብርቲከ መክፈልተነ ትኩነነ ወኢታዕድወነ ዮርዳንስ ።,"Wherefore, said they, if we have found grace in thy sight, let this land be given unto thy servants for a possession, and bring us not over Jordan." +እግዚአብሔር ወደሚሰጣቸው ምድር እንዳይሻገሩ የእስራኤልን ልጆች ልብ ለምን ታደክማላችሁ?,ወይቤሎሙ ሙሴ ለደቂቀ ሮቤል ወለደቂቀ ጋድ አኀዊክሙ ሖሩ ይትቃተሉ ወአንትሙሰ ነበርክሙ ።,"And Moses said unto the children of Gad and to the children of Reuben, Shall your brethren go to war, and shall ye sit here?" +ምድሪቱን ይሰልሉ ዘንድ ከቃዴስ በርኔ በሰደድኋቸው ጊዜ አባቶቻችሁ እንዲህ አደረጉ።,ለምንት ትገፈትዑ ልቦሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ኢይሑሩ ውስተ ምድር እንተ ይሁቦሙ እግዚአብሔር ።,And wherefore discourage ye the heart of the children of Israel from going over into the land which the LORD hath given them? +ወደ ኤሽኮልም ሸለቆ በሄዱ ጊዜ፥ ምድሪቱንም ባዩ ጊዜ፥ እግዚአብሔር ወደ ሰጣቸው ምድር እንዳይገቡ የእስራኤልን ልጆች ልብ አደከሙ።,አኮኑ ከመዝ ገብሩ አበዊክሙ አመ ፈነውክዎሙ እምነ ቃዴስ ከመ ይርአይዋ ለይእቲ ምድር ።,"Thus did your fathers, when I sent them from Kadeshbarnea to see the land." +በዚያም ቀን የእግዚአብሔር ቍጣ ነደደ፥,ወዐርጉ ኀበ ቈላተ ዐጽቅ ከመ ይነጽርዋ ለይእቲ ምድር ወሜጥዎ ለልቦሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ኢይባኡ ውስተ ይእቲ ምድር እንተ ይሁቦሙ እግዚአብሔር ።,"For when they went up unto the valley of Eshcol, and saw the land, they discouraged the heart of the children of Israel, that they should not go into the land which the LORD had given them." +እርሱም። በእውነት እግዚአብሔርን ፈጽመው ከተከተሉ ከእነዚህ ከቄኔዛዊው ከዮፎኔ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር፥ ከግብፅ የወጡት ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት ሰዎች እኔን ፈጽመው አልተከተሉምና ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም እሰጥ ዘንድ የማልሁበትን ምድር አያዩም ብሎ ማለ።,ወተምዕዐ መዐተ እግዚአብሔር በይእቲ ዕለት ወመሐለ እንዘ ይብል ፤,"And the LORD'S anger was kindled the same time, and he sware, saying," +የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ላይ ጸና፥ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ያደረገ ትውልድ ሁሉ እስኪጠፋ ድረስ አርባ ዓመት በምድረ በዳ ውስጥ አቅበዘበዛቸው።,ከመ ኢይሬእይዋ እሉ ዕደው እለ ወፅኡ እምነ ግብጽ ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሆሙ እለ ያአምርዋ ለሠናይት ወለእኪት ለምድር እንተ መሐለ እግዚአብሔር ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ እስመ ኢተለዉ ድኅሬየ ፤,"Surely none of the men that came up out of Egypt, from twenty years old and upward, shall see the land which I sware unto Abraham, unto Isaac, and unto Jacob; because they have not wholly followed me:" +እነሆም፥ የእግዚአብሔርን መዓት በእስራ���ል ላይ አብዝታችሁ ትጨምሩ ዘንድ እናንተ የኃጢአተኞች ትውልድ በአባቶቻችሁ ፋንታ ቆማችኋል።,እንበለ ካሌብ ወልደ ዬፎኒ ዘተፈልጠ ወዬሳዕ ወልደ ነዌ እስመ ተለዉ ድኅሬሁ ለእግዚአብሔር ።,"Save Caleb the son of Jephunneh the Kenezite, and Joshua the son of Nun: for they have wholly followed the LORD." +እርሱን ከመከተል ብትመለሱ እርሱ ሕዝቡን በምድረ በዳ ደግሞ ይተዋል፤ ይህንንም ሕዝብ ሁሉ ታጠፋላችሁ።,ወተምዕዐ መዐተ እግዚአብሔር ላዕለ እስራኤል ወአዔሎሙ ውስተ ገዳም ፵ዓመ እስከ ጠፍኡ ኵሎሙ ይእቲ ትውልድ እለ ይገብሩ እኪተ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the LORD'S anger was kindled against Israel, and he made them wander in the wilderness forty years, until all the generation, that had done evil in the sight of the LORD, was consumed." +ወደ እርሱም ቀርበው አሉት። በዚህ ለእንስሶቻችን በረቶች ለልጆቻችንም ከተሞች እንሠራለን፤,ወናሁ ተንሣእክሙ ህየንተ አበዊክሙ በማዕሌተ ሰብእ ኃጥኣን ከመ ትወስኩ ዓዲ መዐተ ዲበ መዐቱ ለእግዚአብሔር ላዕለ እስራኤል ።,"And, behold, ye are risen up in your fathers' stead, an increase of sinful men, to augment yet the fierce anger of the LORD toward Israel." +እኛ ግን ለጦርነት ተዘጋጅተን ወደ ስፍራቸው እስክናገባቸው ድረስ በእስራኤል ልጆች ፊት እንሄዳለን፤ በዚህም ምድር ስላሉ ሰዎች ልጆቻችን በተመሸጉ ከተሞች ይቀመጣሉ።,እስመ ኀደግምዎ ዓዲ ትደግሙ ኀዲጎቶ በገዳም ወትኤብሱ ላዕለ ኵላ ዛቲ ትዕይንት ።,"For if ye turn away from after him, he will yet again leave them in the wilderness; and ye shall destroy all this people." +የእስራኤል ልጆች ሁሉ ርስታቸውን እስኪወርሱ ድረስ ወደ ቤቶቻችን አንመለስም፤,ወቀርቡ ኀቤሁ ወይቤልዎ ንንድቅ አዕጻዳተ አባግዕ ዝየ ለእንስሳነ ወአህጉረ ለንዋይነ ።,"And they came near unto him, and said, We will build sheepfolds here for our cattle, and cities for our little ones:" +ከዮርዳኖስ ወዲህ ወደ ምሥራቅ ርስታችን ደርሶናልና እኛ ከዮርዳኖስ ማዶ ወደዚያ ከእነርሱ ጋር ርስት አንወርስም።,ወንሕነሰ ምስለ ንዋየ ሐቅልነ ፍጽመ ንሑር ቅድሜሆሙ ለደቂቀ እስራኤል እስከ ናበጽሖሙ ውስተ መካኖሙ ወይንበር ንዋይነ ውስተ አህጉር እለ ቦቶን ቀጽረ በእንተ ሰብአ ብሔር ።,"But we ourselves will go ready armed before the children of Israel, until we have brought them unto their place: and our little ones shall dwell in the fenced cities because of the inhabitants of the land." +ሙሴም አላቸው። ይህንስ ነገር ብታደርጉ፥ ተዘጋጅታችሁም በእግዚአብሔር ፊት ወደ ሰልፍ ብትሄዱ፥,ወኢንገብእ ውስተ አብያቲነ እስከ ይትካፈሉ ደቂቀ እስራኤል ርስቶሙ ዘዘ ዚአሆሙ ።,"We will not return unto our houses, until the children of Israel have inherited every man his inheritance." +እርሱም ጠላቶቹን ከፊቱ እስኪያሳድድ ድረስ ምድሪቱም በእግዚአብሔር ፊት ድል እስክትሆን ድረስ ከእናንተ ሰው ሁሉ ጋሻ ጦሩን ይዞ በእግዚአብሔር ፊት ዮርዳኖስን ቢሻገር፥,ወኢንትካፈሎሙ እንከ እምነ ማዕዶተ ዮርዳንስ ወከሐክ እምኔሁ እስመ ነሣእነ ክፍለነ እምነ ማዕዶተ ዮርዳንስ ዘመንገለ ጽባሕ ።,"For we will not inherit with them on yonder side Jordan, or forward; because our inheritance is fallen to us on this side Jordan eastward." +ከዚያ በኋላ ትመለሳላችሁ፥ በእግዚአብሔርም ፊት በእስራኤል ዘንድ ንጹሐን ትሆናላችሁ፤ ይህች ምድርም በእግዚአብሔር ፊት ርስት ትሆንላችኋለች።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለእመ ገበርክሙ በከመ ትቤሉ ወሖርክሙ ምስለ ንዋየ ሐቅልክሙ ቅድመ እግዚአብሔር ውስተ ፀብእ ፤,"And Moses said unto them, If ye will do this thing, if ye will go armed before the LORD to war," +እናንተ ግን እንዲህ ባታደርጉ፥ እነሆ፥ እግዚአብሔርን ትበድላላችሁ፤ ኃጢአታችሁም እንዲያገኛችሁ እወቁ።,ወዐደውክሙ ኵልክሙ እለ ምስለ ንዋየ ሐቅልክሙ ዮርዳንስ ቅድመ እግዚአብሔር ፤,"And will go all of you armed over Jordan before the LORD, until he hath driven out his enemies from before him," +ለልጆቻችሁ ከተሞች፥ ለበጎቻችሁም በረቶች ሥሩ፤ ከአፋችሁም የወጣውን ነገር አድርጉ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ትገብኡ ወንጹሓነ ትከውኑ ቅድመ እግዚአብሔር ወእምነ እስራኤልኒ ወትከውን ለክሙ ዛቲ ምድር መክፈልተክሙ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the land be subdued before the LORD: then afterward ye shall return, and be guiltless before the LORD, and before Israel; and this land shall be your possession before the LORD." +የጋድና የሮቤልም ልጆች ሙሴን እንዲህ ብለው ተናገሩት። እኛ ባሪያዎችህ ጌታችን እንዳዘዘ እናደርጋለን።,ወለእመሰ ኢገበርክሙ ከመዝ ትጌግዩ ቅድመ እግዚአብሔር ወአመ ረከበተክሙ እኪት ተአምርዋ ለአበሳክሙ ።,"But if ye will not do so, behold, ye have sinned against the LORD: and be sure your sin will find you out." +ልጆቻችን፥ ሚስቶቻችንም፥ መንጎቻችንም፥ እንስሶቻችንም ሁሉ በዚያ በገለዓድ ከተሞች ይሆናሉ፤,ወንድቁ ለክሙ አህጉረ ለንዋይክሙ ወአዕጻደተ ለእንስሳክሙ ወግበሩ በከመ ወፅአ እምነ አፉክሙ ።,"Build you cities for your little ones, and folds for your sheep; and do that which hath proceeded out of your mouth." +እኛ ባሪያዎችህ ግን ሁላችን ጋሻ ጦራችንን ይዘን በእግዚአብሔር ፊት ጌታችን እንደ ተናገረ ወደ ጦርነት እንሄዳለን።,ወይቤልዎ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ለሙሴ ንሕነ አግብርቲከ ንገብር በከመ አዘዝከነ እግዚእ ።,"And the children of Gad and the children of Reuben spake unto Moses, saying, Thy servants will do as my lord commandeth." +ሙሴም ካህኑን አልዓዛርን የነዌንም ልጅ ኢያሱን የእስራኤልንም ልጆች ነገድ አለቆች ስለ እነርሱ አዘዘ።,ንዋይነ ወአንስቲያነ ይንበር ውስተ አህጉረ ገላአድ ወኵሉ እንስሳነ ።,"Our little ones, our wives, our flocks, and all our cattle, shall be there in the cities of Gilead:" +ሙሴም። የጋድና የሮቤል ልጆች ሁላቸው ጋሻ ጦራቸውን ይዘው ከእናንተ ጋር በእግዚአብሔር ፊት ዮርዳኖስን ቢሻገሩ፥ ምድሪቱንም ድል ብትነሡ፥ የገለዓድን ምድር ርስት አድርጋችሁ ትሰጡአቸዋላችሁ።,ወንሕነሰ ነሐውር ኵልነ ምስለ ንዋየ ሐቅልነ ተረስየነ ቅድመ እግዚአብሔር ውስተ ፀብእ በከመ ትቤለነ እግዚኦ ።,"But thy servants will pass over, every man armed for war, before the LORD to battle, as my lord saith." +ጋሻ ጦራቸውን ይዘው ከእናንተ ጋር ባይሻገሩ ግን በከነዓን ምድር በእናንተ መካከል ርስታቸውን ይወርሳሉ አላቸው።,ወሤመ ላዕሌሆሙ ሙሴ እልዓዛርሃ ካህነ ወኢየሱ ወልደ ነዌ ወመላእክተ አበዊሆሙ ለነገደ እስራኤል ።,"So concerning them Moses commanded Eleazar the priest, and Joshua the son of Nun, and the chief fathers of the tribes of the children of Israel:" +የጋድና የሮቤልም ልጆች መልሰው። እግዚአብሔር ለእኛ ለባሪያዎችህ እንደ ተናገረ እንዲሁ እናደርጋለን።,ወይቤሎሙ ሙሴ ለእመ ዐደው ምስሌክሙ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ዮርዳንስ ኵሎሙ ምስለ ንዋየ ሐቅሎሙ ውስተ ፀብእ ቅድመ እግዚአብሔር ትነሥኡ ዛተ ምድረ እንተ ቅድሜክሙ ወትሁብዎሙ ሎሙ ገላአድ መክፈልቶሙ ።,"And Moses said unto them, If the children of Gad and the children of Reuben will pass with you over Jordan, every man armed to battle, before the LORD, and the land shall be subdued before you; then ye shall give them the land of Gilead for a possession:" +ጋሻ ጦራችንን ይዘን በእግዚአብሔር ፊት ወደ ከነዓን ምድር እንሻገራለን፥ ከዮርዳኖስም ማዶ ከወዲሁ የወረስነው ርስት ይሆንልናል አሉት።,ወለእመሰ ኢዐደዉ ምስሌክሙ በንዋየ ሐቅሎሙ ውስተ ፀብእ ቅድመ እግዚአብሔር አግዕዙ ንዋዮሙ ወአንስቲያሆሙ ወእንስሳሆሙ ቅድሜክሙ ውስተ ምድረ ከናአን ።,"But if they will not pass over with you armed, they shall have possessions among you in the land of Canaan." +ሙሴም ለጋድና ለሮቤል ልጆች ለዮሴፍም ልጅ ለምናሴ ነገድ እኩሌታ፥ የአሞራውያንን ንጉሥ የሴዎንን ግዛት የባሳንንም ንጉሥ የዐግን ግዛት፥ ምድሪቱንና በዙሪያዋ ያሉትን ከተሞች ሰጣቸው።,ወአውሥኡ ደቂቀ ሮቤል ወደቂቀ ጋድ ወይቤሉ ኵሎ ዘይቤለነ እግዚእነ ከማሁ ንገብር ንሕነ ።,"And the children of Gad and the children of Reuben answered, saying, As the LORD hath said unto thy servants, so will we do." +የጋድም ልጆች ዲቦንን፥ አጣሮትን፥ አሮዔርን፥,ነዐዱ በንዋየ ሐቅልነ ቅድመ እግዚአብሔር ውስተ ምድረ ከናአን ወሀቡነ መክፈልተነ ውስተ ማዕዶተ ዮርዳንስ ።,"We will pass over armed before the LORD into the land of Canaan, that the possession of our inheritance on this side Jordan may be ours." +ዓጥሮትሽፋንን፥ ኢያዜርን፥ ዮግብሃን፥,ወወሀቦሙ ሙሴ ለደቂቀ ጋድ ወለደቂቀ ሮቤል ወለመንፈቀ ነገደ ማናሴ ደቂቀ ዮሴፍ መንግሥተ ሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ወመንግሥተ አግ ንጉሠ ባሳን ምድሮሙ ወአህጉሪሆሙ ምስለ አድባሪሆሙ ወአህጉረ ዘውስተ ምድር ዘአውዶሙ ።,"And Moses gave unto them, even to the children of Gad, and to the children of Reuben, and unto half the tribe of Manasseh the son of Joseph, the kingdom of Sihon king of the Amorites, and the kingdom of Og king of Bashan, the land, with the cities thereof in the coasts, even the cities of the country round about." +ቤትነምራን፥ ቤትሃራንን የተመሸጉ ከተሞች አድርገው ሠሩ፤ የበጎች በረቶችንም ሠሩ።,ወነደቁ ደቂቀ ጋድ ዴቦን ወአጣሮት ወአሮዔር ፤,"And the children of Gad built Dibon, and Ataroth, and Aroer," +የሮቤልም ልጆች ሐሴቦንን፥ ኤልያሊን፥,ወሶፋን ወያዜር ፤,"And Atroth, Shophan, and Jaazer, and Jogbehah," +ቂርያታይምን፥ ስማቸውም የተለወጠውን ናባውን፥ በኣልሜዎንን፥ ሴባማን ሠሩ፤ እነዚህንም የሠሩአቸውን ከተሞች በሌላ ስም ጠሩአቸው።,ወነምራን ወቤታራን አህጉረ ጽኑዓተ ወአንኅዎን ወአዕጻዳተ አባግዕ ።,"And Bethnimrah, and Bethharan, fenced cities: and folds for sheep." +የምናሴም ልጅ የማኪር ልጆች ወደ ገለዓድ ሄዱ፥ ወሰዱአትም፥ በእርስዋም የነበሩትን አሞራውያንን አሳደዱ።,ወደቂቀ ሮቤል ነደቁ ሔሴቦን ወእልያሌ ወቀርያቴም ፤,"And the children of Reuben built Heshbon, and Elealeh, and Kirjathaim," +ሙሴም ለምናሴ ልጅ ለማኪር ገለዓድን ሰጠ፤ በእርስዋም ተቀመጠ።,ወቤዔልማዎን ወቀጽሮን ወሴባማ ወሰመይዎን በአስማቲሆን አስማተ አህጉር ዘነደቁ ።,"And Nebo, and Baalmeon, (their names being changed,) and Shibmah: and gave other names unto the cities which they builded." +የምናሴም ልጅ ኢያዕር ሄዶ መንደሮችዋን ወሰደ፥ የኢያዕርም መንደሮች ብሎ ጠራቸው።,ወሖረ ወልደ ማኪር ወልደ ማናሴ ወነሥአ ገላአድ ወአጥፍኦሙ ለአሞሬዎን እለ ይነብሩ ውስቴታ ።,"And the children of Machir the son of Manasseh went to Gilead, and took it, and dispossessed the Amorite which was in it." +ኖባህም ሄደ ቄናትንም መንደሮችዋንም ወሰደ፥ በስሙም ኖባህ ብሎ ጠራቸው።,ወወሀቦ ሙሴ ለማኪር ወልደ ማናሴ ገላአድ ወነበረ ውስቴታ ።,And Moses gave Gilead unto Machir the son of Manasseh; and he dwelt therein. +እንዲህም ሆነ፤ መቅሠፍቱ ከሆነ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴንና የካህኑን የአሮን ልጅ አልዓዛርን።,ወኮነ እምድኅረ መቅሠፍት ወነበቦሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለእልዓዛር ካህን ወይቤሎሙ ፤,"And it came to pass after the plague, that the LORD spake unto Moses and unto Eleazar the son of Aaron the priest, saying," +ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን፥ በእስራኤል ወደ ሰልፍ የሚወጣውን ሁሉ፥ የእስራኤልን ልጆች ማኅበር ሁሉ በየአባቶቻቸው ቤት ቍጠሩ ብሎ ተናገራቸው።,ንሣእ እምጥንቱ አኀዝ ኵሎ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ዘእምዕሥራ ዓም ወላዕሉ እምኔሁ በበ አብያተ አበዊሆሙ ኵሎ ዘይወፅእ ፀብአ እምውስተ እስራኤል ።,"Take the sum of all the congregation of the children of Israel, from twenty years old and upward, throughout their fathers' house, all that are able to go to war in Israel." +ሙሴና ካህኑ አልዓዛር በዮርዳኖስ አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ለፊት በሞዓብ ሜዳ ላይ።,ወነገርዎሙ ሙሴ ወእልዓዛር ምስሌሁ በአራቦት ዘሞአብ በኀበ ዮርዳንስ ዘመንገለ ኢያሪኮ ወይቤልዎሙ ፤,"And Moses and Eleazar the priest spake with them in the plains of Moab by Jordan near Jericho, saying," +እግዚአብሔር ሙሴን ከግብፅም ምድር የወጡትን የእስራኤልን ል���ች እንዳዘዛቸው፥ ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን ሕዝቡን ቍጠሩ ብለው ተናገሩአቸው።,ዘእም፳ዓም ወላዕሉ እምኔሁ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ወደቂቀ እስራኤልሰ እለ ወፅኡ እምግብጽ ፤,"Take the sum of the people, from twenty years old and upward; as the LORD commanded Moses and the children of Israel, which went forth out of the land of Egypt." +የእስራኤል በኵር ሮቤል፤ የሮቤል ልጆች፤ ከሄኖኅ የሄኖኀውያን ወገን፥ ከፈሉስ የፈሉሳውያን ወገን፥,ሮቤል በኵሩ ለእስራኤል ወደቂቀ ሮቤል ሄኖኅ ወነገደ ሄኖኅ ፤ ዘፈሉ ነገደ ፈሉይ ።,"Reuben, the eldest son of Israel: the children of Reuben; Hanoch, of whom cometh the family of the Hanochites: of Pallu, the family of the Palluites:" +ከአስሮን የአስሮናውያን ወገን፥ ከከርሚ የከርማውያን ወገን።,ወዘአስሮንሂ ነገደ አስሮኒ ወዘካርም ነገደ ካርሚ ።,"Of Hezron, the family of the Hezronites: of Carmi, the family of the Carmites." +እነዚህ የሮቤላውያን ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት አርባ ሦስት ሺህ ሰባት መቶ ሠላሳ ነበሩ።,እሉ ሕዝብ ዘሮቤል ወኮነ ኍለቊሆሙ ፬፻-፻፴፻፯፻፴ ።,These are the families of the Reubenites: and they that were numbered of them were forty and three thousand and seven hundred and thirty. +የፈሉስም ልጆች፤ ኤልያብ።,ወደቂቀ ፈሉ ኤሊያብ ።,And the sons of Pallu; Eliab. +የኤልያብም ልጆች፤ ነሙኤል፥ ዳታን፥ አቤሮን፤ እነዚህ ዳታንና አቤሮን ከማኅበሩ የተመረጡ ነበሩ፤ ከቆሬ ወገን ጋር በእግዚአብሔር ላይ ባመፁ ጊዜ ሙሴንና አሮንን ተጣሉ፤,ወደቂቀ ኤሊያብ ናሙኤል ወዳታን ወአቤሮን እሉ ዐበይተ ትዕይንት እሉ እሙንቱ እለ ቆሙ ላዕለ ሙሴ ወአሮን ውስተ ትዕይንተ ቆሬ አመ ተቃወሙ ላዕለ እግዚአብሔር ።,"And the sons of Eliab; Nemuel, and Dathan, and Abiram. This is that Dathan and Abiram, which were famous in the congregation, who strove against Moses and against Aaron in the company of Korah, when they strove against the LORD:" +ያም ወገን በሞተ ጊዜ ምድሪቱ አፍዋን ከፍታ ከቆሬ ጋር ዋጠቻቸው፤ በዚያም ጊዜ እሳቲቱ ሁለት መቶ አምሳውን ሰዎች አቃጠለቻቸው፤ እነርሱም ለምልክት ሆኑ።,ወአብቀወት አፉሃ ምድር ወውሕጠቶሙ ወለቆሬሂ ወሞተ ወትዕይንቲሆሙኒ አመ በልዐቶሙ እሳት ፪፻፶ወኮኑ ለተአምር ።,"And the earth opened her mouth, and swallowed them up together with Korah, when that company died, what time the fire devoured two hundred and fifty men: and they became a sign." +የቆሬ ልጆች ግን አልሞቱም።,ወደቂቀ ቆሬሰ ኢሞቱ ።,Notwithstanding the children of Korah died not. +የስምዖን ልጆች በየወገናቸው፤ ከነሙኤል የነሙኤላውያን ወገን፥ ከያሚን የያሚናውያን ወገን፥ ከያኪን የያኪናውያን ወገን፥ ከዛራ የዛራውያን ወገን፥,ወደቂቀ ስምዖንሂ ወዘናሙሔልሂ ውስተ ነገደ ደቂቀ ናሙሔሊ ወዘኢያምንሂ ውስተ ነገደ ደቂቀ ኢያምኒ ወዘኢያክንሂ ውስተ ነገደ ደቂቀ ኢያክኒ ።,"The sons of Simeon after their families: of Nemuel, the family of the Nemuelites: of Jamin, the family of the Jaminites: of Jachin, the family of the Jachinites:" +ከሳኡል የሳኡላውያን ወገን።,ወዘዘራሂ ውስተ ነገደ ደቂቀ ዘራይ ወዘሳውልሂ ውስተ ነገደ ሳውል ።,"Of Zerah, the family of the Zarhites: of Shaul, the family of the Shaulites." +እነዚህ የስምዖናውያን ወገኖች ናቸው፤ ሀያ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ።,እሉ ሕዝብ ዘስምዖን ወኍለቊሆሙ ፪፻-፻፳፻፪፻ ።,"These are the families of the Simeonites, twenty and two thousand and two hundred." +የጋድ ልጆች በየወገናቸው፤ ከጽፎን የጽፎናውያን ወገን፥ ከሐጊ የሐጋውያን ወገን፥,ወደቂቀ ይሁዳሂ ዔር ወአውናን ወሴሎን ወፋሬስ ወዛራ ወሞቱ ዔር ወአውናን በምድረ ከናአን ።,"The children of Gad after their families: of Zephon, the family of the Zephonites: of Haggi, the family of the Haggites: of Shuni, the family of the Shunites:" +ከሹኒ የሹናውያን ወገን፥ ከኤስናን የኤስናናውያን ወገን፥ ከዔሪ የዔራውያን ወገን፥,ወኮኑ ደቂቀ ይሁዳ በበ ሕዘቢሆሙ ዘሴሎን ውስተ ነገደ ዘሴሎኒ ወዘፋሬስ ውስተ ነገደ ፋሬስ ወ��ዛራ ውስተ ነገደ ዛራይ ።,"Of Ozni, the family of the Oznites: of Eri, the family of the Erites:" +ከአሮድ የአሮዳውያን ወገን፥ ከአርኤሊ የአርኤላውያን ወገን።,ወኮኑ ደቂቀ ፋሬስ ለአስሮን ውስተ ነገደ አስሮኒ ወዘያሙሔልሂ ውስተ ነገደ ያሙሔሊ ።,"Of Arod, the family of the Arodites: of Areli, the family of the Arelites." +እነዚህ የጋድ ልጆች ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት አርባ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።,እሉ ሕዝብ ዘይሁዳ ወኍለቊሆሙ ፯፻-፻፷፻፭፻ ።,"These are the families of the children of Gad according to those that were numbered of them, forty thousand and five hundred." +የይሁዳ ልጆች ዔርና አውናን፤ ዔርና አውናንም በከነዓን ምድር ሞቱ።,ወደቂቀ ይስካርሂ በበ ሕዘቢሆሙ ዘቶላ ውስተ ነገደ ቶላይ ዘፎሐ ውስተ ነገደ ፉሓይ ።,The sons of Judah were Er and Onan: and Er and Onan died in the land of Canaan. +የይሁዳም ልጆች በየወገናቸው፤ ከሴሎም የሴሎማውያን ወገን፥ ከፋሬስ የፋሬሳውያን ወገን፥ ከዛራ የዛራውያን ወገን።,ወዘያሱብ ውስተ ነገደ ያሱብ ወዘስምራ ውስተ ነገደ ስምራሚ ።,"And the sons of Judah after their families were; of Shelah, the family of the Shelanites: of Pharez, the family of the Pharzites: of Zerah, the family of the Zarhites." +የፋሬስም ልጆች፤ ከኤስሮም የኤስሮማውያን ወገን፥ ከሐሙል የሐሙላውያን ወገን።,እሉ ሕዝብ ዘይስካር ወኍለቊሆሙ ፯፻-፻፵፻፬፻ ።,"And the sons of Pharez were; of Hezron, the family of the Hezronites: of Hamul, the family of the Hamulites." +እነዚህ የይሁዳ ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ሰባ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።,ወደቂቀ ዛቡሎንሂ በበ ሕዘቢሆሙ ዘሳሬድ ውስተ ነገደ ሳሬዲ ወዘአሎ ውስተ ነገደ አሎኒ ወዘአሌል ውስተ ነገደ አሌሊ ።,"These are the families of Judah according to those that were numbered of them, threescore and sixteen thousand and five hundred." +የይሳኮር ልጆች በየወገናቸው፤ ከቶላ የቶላውያን ወገን፥ ከፉዋ የፉዋውያን ወገን፥,እሉ ሕዝብ ዘዛቡሎን ወኍለቊሆሙ ፯፻-፻፭፻ ።,"Of the sons of Issachar after their families: of Tola, the family of the Tolaites: of Pua, the family of the Punites:" +ከያሱብ የያሱባውያን ወገን፥ ከሺምሮን የሺምሮናውያን ወገን።,ወደቂቀ ጋድሂ በበሕዘቢሆሙ ዘሳፎን ነገደ ሳፎኒ ወዘሕግ ነገደ ሕጊ ወዘሱኒ ነገደ ሱኒ ።,"Of Jashub, the family of the Jashubites: of Shimron, the family of the Shimronites." +እነዚህ የይሳኮር ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ስድሳ አራት ሺህ ሦስት መቶ ነበሩ።,ወዘዐዜን ነገደ ዐዜኒ ወዘሳድ ነገደ ሳዲ ።,"These are the families of Issachar according to those that were numbered of them, threescore and four thousand and three hundred." +የዛብሎን ወገኖች በየወገናቸው፤ ከሴሬድ የሴሬዳውያን ወገን፥ ከኤሎን የኤሎናውያን ወገን፥ ከያሕልኤል የያሕልኤላውያን ወገን።,ወዘአሮሐድ ነገደ አሮሐዲ ወዘአሪሔል ነገደ አሪሔሊ ።,"Of the sons of Zebulun after their families: of Sered, the family of the Sardites: of Elon, the family of the Elonites: of Jahleel, the family of the Jahleelites." +እነዚህ የዛብሎናውያን ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ስድሳ ሺህ አምስት መቶ ነበሩ።,እሉ ሕዝበ ጋድ ወኍለቊሆሙ ፬፻-፻፵፻፭፻ ።,"These are the families of the Zebulunites according to those that were numbered of them, threescore thousand and five hundred." +የዮሴፍ ልጆች በየወገናቸው፤ ምናሴና ኤፍሬም።,ወደቂቀ አሴርሂ በበ ሕዘቢሆሙ ዘኢያምን ነገደ ኢያሚን ወዘኢያሱ ነገደ ኢያሱይ ወዘባርያ ነገደ ባራዊ ።,The sons of Joseph after their families were Manasseh and Ephraim. +የምናሴ ልጆች፤ ከማኪር የማኪራውያን ወገን፤ ማኪርም ገለዓድን ወለደ፤ ከገለዓድ የገልዓዳውያን ወገን።,ወዘኮቦር ነገደ ኮቦሪ ወዘሜልኪየል ነገደ ሜልኪየል ።,"Of the sons of Manasseh: of Machir, the family of the Machirites: and Machir begat Gilead: of Gilead come the family of the Gileadites." +የገለዓድ ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ከኢዔዝር የኢዔዝራውያን ወገን፥ ከኬሌግ የኬሌጋውያን ወገን፥,ወስማ ለወለተ አሴር ሳራ ።,"These are the sons of Gilead: of Jeezer, the family of the Jeezerites: of Helek, the family of the Helekites:" +ከአሥሪኤል የአሥሪኤላውያን ወገን፥,እሉ ሕዝበ አሴር ወኍለቊሆሙ ፬፻-፻፴፻፯፻ ።,"And of Asriel, the family of the Asrielites: and of Shechem, the family of the Shechemites:" +ከሴኬም የሴኬማውያን ወገን፥ ከሸሚዳ የሸሚዳውያን ወገን፥ ከኦፌር የኦፌራውያን ወገን።,ወደቂቀ ዮሴፍ በበ ሕዘቢሆሙ ማናሴ ወኤፍሬም ።,"And of Shemida, the family of the Shemidaites: and of Hepher, the family of the Hepherites." +የኦፌርም ልጅ ሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፤ የሰለጰዓድም የሴቶች ልጆቹ ስም ማህለህ፥ ኑዓ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ቲርጻ ነበረ።,ወደቂቀ ማናሴ ዘማክር ነገደ ማኪር ወማክር ወለዶ ለገለአድ ፤,"And Zelophehad the son of Hepher had no sons, but daughters: and the names of the daughters of Zelophehad were Mahlah, and Noah, Hoglah, Milcah, and Tirzah." +እነዚህ የምናሴ ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት አምሳ ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ነበሩ።,ዘገላአድ ነገደ ገላአዲ ።,"These are the families of Manasseh, and those that were numbered of them, fifty and two thousand and seven hundred." +በየወገናቸው የኤፍሬም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ከሱቱላ የሱቱላውያን ወገን፥ ከቤኬር የቤኬራውያን ወገን፥ ከታሐን የታሐናውያን ወገን።,እሉ ደቂቀ ገላአድ ዘአኪየዜር ነገደ አኪየዜሪ *ወዘኬሌግ ነገደ ኬሌጊ * ወዘኤሶርየል ነገደ ኤሶሪየሊ ወዘአሲኬም ነገደ ሲኬሚ ።,"These are the sons of Ephraim after their families: of Shuthelah, the family of the Shuthalhites: of Becher, the family of the Bachrites: of Tahan, the family of the Tahanites." +እነዚህ የሱቱላ ልጆች ናቸው፤ ከዔዴን የዔዴናውያን ወገን። ከዔዴን የዔዴናውያና ወገን።,ወዘሲማዔር ነገደ ሲማዔሪ ወዘዖፌር ነገደ ዖፌሪ ።,"And these are the sons of Shuthelah: of Eran, the family of the Eranites." +እነዚህ የኤፍሬም ልጆች ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት ሠላሳ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ነበሩ። በየወገናቸው የዮሴፍ ልጆች እነዚህ ናቸው።,ወለሰልጰአድ ወልደ ዖፌር ኢተወልደ ሎቱ ደቂቅ ዘእንበለ አዋልድ ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆን መሐላ ወኑሕ ወዔግላ ወሜልካ ወቴርሳ ።,"These are the families of the sons of Ephraim according to those that were numbered of them, thirty and two thousand and five hundred. These are the sons of Joseph after their families." +የብንያም ልጆች በየወገናቸው፤ ከቤላ የቤላውያን ወገን፥ ከአስቤል የአስቤላውያን ወገን፥ ከአኪራን የአኪራናውያን ወገን፥ ከሶፋን የሶፋናውያን ወገን፥,ዝንቱ ሕዝበ ማናሴ ወኍለቊሆሙ ፭፻-፻፳፻፯፻ ።,"The sons of Benjamin after their families: of Bela, the family of the Belaites: of Ashbel, the family of the Ashbelites: of Ahiram, the family of the Ahiramites:" +ከሑፋም የሑፋማውያን ወገን።,ወእሉ ደቂቀ ኤፍሬም ዘሱታላ ነገደ ሱታላይ ወዘጠነኅ ነገደ ጠነኂ ።,"Of Shupham, the family of the Shuphamites: of Hupham, the family of the Huphamites." +የቤላም ልጆች፤ አርድና ናዕማን፤ ከአርድ የአርዳውያን ወገን፥ ከናዕማን የናዕማናውያን ወገን።,እሉ ደቂቀ ሴታላ ወዘኤዴን ነገደ ኤዴኒ ።,"And the sons of Bela were Ard and Naaman: of Ard, the family of the Ardites: and of Naaman, the family of the Naamites." +በየወገናቸው የብንያም ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት አርባ አምስት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ።,እሉ ሕዝብ ዘኤፍሬም ወኍለቊሆሙ ፫፻-፻፳፻፭፻ እሉ ሕዝብ ዘደቂቀ ዮሴፍ በበ ነገዶሙ ።,These are the sons of Benjamin after their families: and they that were numbered of them were forty and five thousand and six hundred. +በየወገናቸው የዳን ልጆች እነዚህ ናቸው፤ ከሰምዔ የሰምዔያውያን ወገን፤ በየወገናቸው የዳን ወገኖች እነዚህ ናቸው።,ወደቂቀ ብንያሚ በበ ነገዶሙ ዘባዕል ነገደ በዓሊ ወዘአሲቤር ነገደ አሲቤሪ ወዘአኪራን ነገደ አኪራኒ ።,"These are the sons of Dan after their families: of Shuham, the family of the Shuhamites. These are the families of Dan after their families." +የሰምዔያውያን ወገኖች ሁሉ ከእነርሱ እንደ ተቈጠሩ ስድሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,ወዘሳፋን ነገደ ሳፋኒ ።,"All the families of the Shuhamites, according to those that were numbered of them, were threescore and four thousand and four hundred." +የአሴር ልጆች በየወገናቸው፤ ከዪምና የዪምናውያን ወገን፥ ከየሱዋ የየሱዋውያን ወገን፥ ከበሪዓ የበሪዓውያን ወገን።,ወኮኑ ደቂቀ ባዕል ዓዴር ወኖሔማን ነገደ ኖሔማኒ ።,"Of the children of Asher after their families: of Jimna, the family of the Jimnites: of Jesui, the family of the Jesuites: of Beriah, the family of the Beriites." +ከበሪዓ ልጆች፤ ከሔቤር የሔቤራውያን ወገን፥ ከመልኪኤል የመልኪኤላውያን ወገን።,እሉ ደቂቀ ብንያሚ በበ ነገዶሙ ወኍለቊሆሙ ፬፻-፻፶፻፯፻ ።,"Of the sons of Beriah: of Heber, the family of the Heberites: of Malchiel, the family of the Malchielites." +የአሴርም የሴት ልጁ ስም ሤራሕ ነበረ።,ወደቂቀ ዳንሂ በበ ነገዶሙ ዘሳሚ ነገደ ሳሚ እሉ ሕዝብ ዘዳን በበነገዶሙ ።,And the name of the daughter of Asher was Sarah. +እነዚህ የአሴር ልጆች ወገኖች ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት አምሳ ሦስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,ወኍለቊሆሙ ለኵሉ ነገደ ሳሚ ፯፻-፻፵፻፯፻ ።,These are the families of the sons of Asher according to those that were numbered of them; who were fifty and three thousand and four hundred. +የንፍታሌም ልጆች በየወገናቸው፤ ከያሕጽኤል የያሕጽኤላውያን ወገን፥ ከጉኒ የጉናውያን ወገን፥,ወደቂቀ ንፍታሌምሂ በበ ነገዶሙ ዘአሴሔል ነገደ አሴሔሊ ወዘጎሂን ነገደ ጎሂኒ ።,"Of the sons of Naphtali after their families: of Jahzeel, the family of the Jahzeelites: of Guni, the family of the Gunites:" +ከዬጽር የዬጽራውያን ወገን፥ ከሺሌም የሺሌማውያን ወገን።,ወዘዬሴር ነገደ ዬሴሪ ወዘሴሌም ነገደ ሴሌሚ ።,"Of Jezer, the family of the Jezerites: of Shillem, the family of the Shillemites." +በየወገናቸው የንፍታሌም ወገኖች እነዚህ ናቸው፤ ከእነርሱም የተቈጠሩት አርባ አምስት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።,እሉ ሕዝብ ዘንፍታሌም ወኍለቊሆሙ ፬፻-፻፶፻፬፻ ።,These are the families of Naphtali according to their families: and they that were numbered of them were forty and five thousand and four hundred. +ከእስራኤል ልጆች የተቈጠሩት እነዚህ ናቸው፤ ስድስት መቶ አንድ ሺህ ሰባት መቶ ሠላሳ ነበሩ።,ዝንቱ ውእቱ ኍለቊሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ፷፻-፻፲፻፯፻፴ ።,"These were the numbered of the children of Israel, six hundred thousand and a thousand seven hundred and thirty." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእነዚህ በየስማቸው ቍጥር ምድሪቱ ርስት ሆና ትከፈላለች።,እሉ ይወርስዋ ለይእቲ ምድር በበ መክፈልቶሙ ወበበ ኍልቈ አስማቲሆሙ ።,Unto these the land shall be divided for an inheritance according to the number of names. +ለብዙዎቹ እንደ ብዛታቸው፥ ለጥቂቶቹም እንደ ጥቂትነታቸው መጠን ርስትን ትሰጣቸዋለህ። ለሁሉ እንደ ቍጥራቸው መጠን ርስታቸው ይሰጣቸዋል።,ለእለ ይበዝኁ ታበዝኅ መክፈልቶሙ ወለእለ ይውኅዱ ታውኅድ መክፈልቶሙ ወለለ አሐዱ እምኔሆሙ በአምጣነ ኍለቊሆሙ ትሁቦሙ መክፈልቶሙ ።,"To many thou shalt give the more inheritance, and to few thou shalt give the less inheritance: to every one shall his inheritance be given according to those that were numbered of him." +ነገር ግን ምድሪቱ በዕጣ ትከፈላለች፤ እንደ አባቶቻቸው ነገድ ስም ይወርሳሉ።,ወበዕፆሙ ይረክቦሙ መክፈልቶሙ እለ ተሰምዩ በበ ነገደ አበዊሆሙ ።,Notwithstanding the land shall be divided by lot: according to the names of the tribes of their fathers they shall inherit. +በብዙዎችና በጥቂቶች መካከል ርስታቸው በዕጣ ትከፈላለች።,ወይወርሱ እምውስተ መክፈልቶሙ ዘይረክቦሙ ርስቶሙ ማእከለ ብዙኃን ወውሑዳን ።,According to the lot shall the possession thereof be divided between many and few. +ከሌዋውያንም በየወገናቸው የተቈጠሩት እነዚህ ናቸው፤ ከጌድሶን የጌድሶናውያን ወገን፥ ከቀዓት የቀዓታውያን ወገን፥ ከሜራሪ የሜራራውያን ወገን።,ወደቂ��� ሌዊሂ በበ ነገዶሙ ዘጌድሶን ነገደ ጌድሶኒ ወዘቃዓት ነገደ ቃዓቲ ወዘሜራር ነገደ ሜራሪ ።,"And these are they that were numbered of the Levites after their families: of Gershon, the family of the Gershonites: of Kohath, the family of the Kohathites: of Merari, the family of the Merarites." +እነዚህ የሌዊ ወገኖች ናቸው፤ የሊብናውያን ወገን፥ የኬብሮናውያን ወገን፥ የሞሖላውያን ወገን፥ የሙሳውያን ወገን፥ የቆሬያውያን ወገን። ቀዓትም እንበረምን ወለደ።,እሉ ሕዝበ ነገደ ደቂቀ ሌዊ ነገደ ሎቤኒ ወነገደ ኬብሮን ወነገደ ሐሙሲ ወነገደ ቆሬ ወቃዓት ወለዶ ለአንብረም ።,"These are the families of the Levites: the family of the Libnites, the family of the Hebronites, the family of the Mahlites, the family of the Mushites, the family of the Korathites. And Kohath begat Amram." +የእንበረም ሚስት ስም ዮካብድ ነበረ። እርስዋ በግብፅ ከሌዊ የተወለደች የሌዊ ልጅ ነበረች፤ ለእንበረምም አሮንንና ሙሴን እኅታቸውንም ማርያምን ወለደችለት።,ወስማ ለብእሲተ አንብረም ዮከቤድ ወለተ ሌዊ እንተ ወለደቶሙ ለእሉ ለሌዊ በብሔረ ግብጽ ወወለደት ሉቱ ለአንብረም አሮንሃ ወሙሴሃ ወማርያም እኅቶሙ ።,"And the name of Amram's wife was Jochebed, the daughter of Levi, whom her mother bare to Levi in Egypt: and she bare unto Amram Aaron and Moses, and Miriam their sister." +ለአሮንም ናዳብ፥ አብዩድ፥ አልዓዛር፥ ኢታምር ተወለዱለት።,ወተወልዱ ለአሮን ናዳብ ወአብዩድ ወእልዓዛር ወኢታመር ።,"And unto Aaron was born Nadab, and Abihu, Eleazar, and Ithamar." +በእግዚአብሔርም ፊት ሌላ እሳት ባቀረቡ ጊዜ ናዳብና አብዩድ ሞቱ።,ወሞቱ ናዳብ ወአብዩድ አመ አብኡ እሳተ ዘእምባዕድ ቅድመ እግዚአብሔር በገዳም ዘሲና ።,"And Nadab and Abihu died, when they offered strange fire before the LORD." +ከአንድ ወርም ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉ ወንዶች ሁሉ ከእነርሱ የተቈጠሩ ሀያ ሦስት ሺህ ነበሩ። ከእስራኤልም ልጆች መካከል ርስት አልተሰጣቸውምና ከእስራኤል ልጆች ጋር አልተቈጠሩም።,ወኮነ ኍለቊሆሙ ፪፻-፻፴፻ኵሉ ተባዕት ዘእም፩ወርኅ ወላዕሉ እምኔሁ እስመ ኢተኈለቁ ምስለ ደቂቀ እስራኤል እስመ ኢተውህበ ሎሙ መክፈልት ማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And those that were numbered of them were twenty and three thousand, all males from a month old and upward: for they were not numbered among the children of Israel, because there was no inheritance given them among the children of Israel." +በሞዓብ ሜዳ ላይ በዮርዳኖስ አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ለፊት ሲቈጥሩ፥ ሙሴና ካህኑ አልዓዛር የቈጠሩአቸው የእስራኤል ልጆች እነዚህ ናቸው።,ወከመዝ ውእቱ አስተፋቅዶሙ ለሙሴ ወለእልዓዛር ካህን እለ ኈለቍዎሙ ለደቂቀ እስራኤል በአረቦት ዘሞአብ በኀበ ዮርዳንስ ዘመንገለ ኢያሪኮ ።,"These are they that were numbered by Moses and Eleazar the priest, who numbered the children of Israel in the plains of Moab by Jordan near Jericho." +ነገር ግን ሙሴና ካህኑ አሮን በሲና ምድረ በዳ የእስራኤልን ልጆች በቈጠሩአቸው ጊዜ ከነበሩት ከእነዚያ መካከል አንድም ሰው አልነበረም።,ወእምውስተ እሉ ኢተርፈ ብእሲ እምእለ ኈለቁ ሙሴ ወአሮን እለ ኈለቍዎሙ ለደቂቀ እስራኤል በገዳም ዘሲና ።,"But among these there was not a man of them whom Moses and Aaron the priest numbered, when they numbered the children of Israel in the wilderness of Sinai." +እግዚአብሔር ስለ እነርሱ። በእውነት በምድረ በዳ ይሞታሉ ብሎ ተናግሮአልና። ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብ ከነዌም ልጅ ከኢያሱ በቀር ከእነርሱ አንድ ሰው ስንኳ አልቀረም።,እስመ ይቤሎሙ እግዚአብሔር ከመ ሞተ ይመውቱ በገዳም ወኢተርፈ እምኔሆሙ ወኢአሐዱ ዘእንበለ ካሌብ ወልደ ዬፎኒ ወዮሴዕ ወልደ ነዌ ።,"For the LORD had said of them, They shall surely die in the wilderness. And there was not left a man of them, save Caleb the son of Jephunneh, and Joshua the son of Nun." +ከዮሴፍ ልጅ ከምናሴ ወገኖች፥ የምናሴ ልጅ የማኪር ልጅ የገለዓድ ልጅ የኦፌር ልጅ የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች ቀረቡ፤ የእነዚህም ሴቶች ልጆች ስም ማ���ለህ፥ ኑዓ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ቲርጻ ነበረ።,ወመጽኣ አዋልደ ሰልጰአድ ወልደ ዖፌር ወልደ ገላአድ ወልደ ማኪር ዘእምነገደ ማናሴ ዘእምደቂቀ ዮሴፍ ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆን መሐላ ወኑሐ ወሔግላ ወሜልካ ወቴርሳ ።,"Then came the daughters of Zelophehad, the son of Hepher, the son of Gilead, the son of Machir, the son of Manasseh, of the families of Manasseh the son of Joseph: and these are the names of his daughters; Mahlah, Noah, and Hoglah, and Milcah, and Tirzah." +በመገናኛውም ድንኳን ደጃፍ አጠገብ በሙሴና በካህኑ በአልዓዛር በአለቆቹም በማኅበሩም ሁሉ ፊት ቆመው።,ወቆማ ቅድመ ሙሴ ወቅድመ እልዓዛር ካህን ወቅድመ መላእክት ወቅድመ ኵሉ ተዓይን ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወይቤላ ፤,"And they stood before Moses, and before Eleazar the priest, and before the princes and all the congregation, by the door of the tabernacle of the congregation, saying," +አባታችን በምድረ በዳ ሞተ፤ በራሱ ኃጢአት ሞተ እንጂ ከቆሬ ጋር በእግዚአብሔር ላይ በተሰበሰቡ ወገን መካከል አልነበረም፤ ወንዶችም ልጆች አልነበሩትም።,አቡነ ሞተ በገዳም ወኢሀለወ ማእከሎሙ ለትዕይንት እንተ ተቃወመት ቅድመ እግዚአብሔር ውስተ ትዕይንተ ቆሬ እስመ በኀጢአተ ዚአሁ ሞተ ወአልቦቱ ደቂቀ ።,"Our father died in the wilderness, and he was not in the company of them that gathered themselves together against the LORD in the company of Korah; but died in his own sin, and had no sons." +ወንድ ልጅስ ባይኖረው የአባታችን ስም ከወገኑ መካከል ለምን ይጠፋል? በአባታችን ወንድሞች መካከል ርስትን ስጠን አሉ።,ኢይደምሰስ ስሙ ለአቡነ እምነ ማእከለ ነገዱ እስመ አልቦቱ ውሉደ ሀቡነ መክፈልተነ በማእከለ አኀዊሁ ለአቡነ ።,"Why should the name of our father be done away from among his family, because he hath no son? Give unto us therefore a possession among the brethren of our father." +ሙሴም ነገራቸውን በእግዚአብሔር ፊት አቀረበ።,ወአብአ ሙሴ ቃሎን ቅድመ እግዚአብሔር ።,And Moses brought their cause before the LORD. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የሰለጰዓድ ልጆች እውነት ተናግረዋል፤ በአባታቸው ወንድሞች መካከል የርስት ድርሻ ስጣቸው፤ የአባታቸውን ርስት ለእነርሱ አሳልፈህ ስጥ።,ርቱዐ ይቤላ አዋልደ ሰልጰኣድ ሀቦን ሀብቶን መክፈልተ ርስቶን በማእከለ አኀዊሁ ለአቡሆን ወታገብእ ሎንቱ መክፈልተ አቡሆን ።,The daughters of Zelophehad speak right: thou shalt surely give them a possession of an inheritance among their father's brethren; and thou shalt cause the inheritance of their father to pass unto them. +ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ሰው ቢሞት ወንድ ልጅም ባይኖረው፥ ርስቱ ለሴት ልጁ ይለፍ፤,ወንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ለእመ ቦቱ ዘሞተ ብእሲ ወአልቦ ደቂቀ ትሁቡ ርስቶ ለአዋልዲሁ ።,"And thou shalt speak unto the children of Israel, saying, If a man die, and have no son, then ye shall cause his inheritance to pass unto his daughter." +ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ስጡ፤,ወለእመ አልቦ ወለተ ሀቡ ርስቶ ለአኀዊሁ ።,"And if he have no daughter, then ye shall give his inheritance unto his brethren." +ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ፤,ወለእመ አልቦ አኀወ ሀቡ ርስቶ ለእኅወ አቡሁ ።,"And if he have no brethren, then ye shall give his inheritance unto his father's brethren." +የአባቱም ወንድሞች ባይኖሩት ከወገኑ ለቀረበ ዘመድ ርስቱን ስጡ እርሱም ይውረሰው፤ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘ ለእስራኤል ልጆች ሥርዓትና ፍርድ ይሁን።,ወለእመ አልቦ አኀወ አቡሁ ሀቡ ርስቶ ለቤት ዘቅሩቡ ዘእምነገዱ ይወርስ ወይኩን ዝንቱ ፍትሐ ኵነኔየ ለደቂቀ እስራኤል በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ።,"And if his father have no brethren, then ye shall give his inheritance unto his kinsman that is next to him of his family, and he shall possess it: and it shall be unto the children of Israel a statute of judgment, as the LORD commanded Moses." +እግዚአብሔርም ��ሴን አለው። ወደዚህ ወደ ዓባሪም ተራራ ውጣ፥ ለእስራኤልም ልጆች የሰጠኋትን ምድር እይ፤,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ዕረግ ውስተ ደብር ዘውስተ ማዕዶት ደብረ ናበው ውእቱ ወርእያ ለምድረ ከናአን እንተ አነ እሁቦሙ ለደቂቀ እስራኤል ይኰነንዋ ።,"And the LORD said unto Moses, Get thee up into this mount Abarim, and see the land which I have given unto the children of Israel." +ባየሃትም ጊዜ ወንድምህ አሮን እንደ ተከማቸ አንተ ደግሞ ወደ ወገንህ ትከማቻለህ።,ወርእያ ወትትዌሰክ ኀበ ሕዝብከ አንተሂ በከመ ተወሰከ አሮን እኁከ በደብረ ሆር ።,"And when thou hast seen it, thou also shalt be gathered unto thy people, as Aaron thy brother was gathered." +እናንተ በጺን ምድረ በዳ በማኅበሩ ጠብ በቃሌ ላይ ዐምፃችኋልና፥ በእነርሱም ፊት በውኃው ዘንድ አልቀደሳችሁኝምና። ይህም በጺን ምድረ በዳ በቃዴስ ያለው የመሪባ ውኃ ነው።,እስመ ተዐወርክሙ ቃልየ በገዳም ዘፂን አመ ተዋሳእክምዎሙ ለትዕይንት ወቀድሶሂ ኢቀደስክሙኒ በበይነ ማይ በቅድሜሆሙ ዘውእቱ ማየ ቅስት ዘበ ቃዴስ በገዳም ዘፂን ።,"For ye rebelled against my commandment in the desert of Zin, in the strife of the congregation, to sanctify me at the water before their eyes: that is the water of Meribah in Kadesh in the wilderness of Zin." +ሙሴም እግዚአብሔርን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወይቤሎ ሙሴ ለእግዚአብሔር ፤,"And Moses spake unto the LORD, saying," +የእግዚአብሔር ማኅበር እረኛ እንደሌለው መንጋ እንዳይሆን፥ በፊታቸው የሚወጣውን በፊታቸውም የሚገባውን የሚያስወጣቸውንም የሚያስገባቸውንም ሰው የሥጋ ሁሉ መንፈስ አምላክ እግዚአብሔር በማኅበሩ ላይ ይሹመው።,ለይርአይ እግዚአብሔር አምላኮ ለኵሉ ነፍስ ወለኵሉ ሥጋ ብእሴ ለዛቲ ትዕይንት ፤,"Let the LORD, the God of the spirits of all flesh, set a man over the congregation," +እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። መንፈስ ያለበትን ሰው የነዌን ልጅ ኢያሱን ወስደህ እጅህን በላዩ ጫንበት፤,ዘይወፅእ ወይበውእ ወዘያወፅኦሙ ወዘያበውኦሙ በቅድመ ገጾሙ ወኢትኩን ትዕይንቱ ለእግዚአብሔር ከመ አባግዕ ዘአልቦ ኖላዌ ።,"Which may go out before them, and which may go in before them, and which may lead them out, and which may bring them in; that the congregation of the LORD be not as sheep which have no shepherd." +በካህኑ በአልዓዛርና በማኅበሩ ሁሉ ፊት አቁመው፥ እነርሱም እያዩ እዘዘው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ንሥኦ ኀቤከ ለዮሴዕ ወልደ ነዌ ብእሲ ዘሀለወ ላዕሌሁ መንፈስ ቅዱስ ወደይ እዴከ ላዕሌሁ ።,"And the LORD said unto Moses, Take thee Joshua the son of Nun, a man in whom is the spirit, and lay thine hand upon him;" +የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ እንዲታዘዙት ከክብርህ አኑርበት።,ወአቅሞ ቅድመ እልዓዛር ካህን ወአዝዞ ቅድመ ኵሉ ተዓይን ወአዝዝ በእንቲአሁ ቅድሜሆሙ ።,"And set him before Eleazar the priest, and before all the congregation; and give him a charge in their sight." +በካህኑም በአልዓዛር ፊት ይቁም፤ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት በኡሪም ፍርድ ይጠይቅለት፤ እርሱ ከእርሱም ጋር የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በቃሉ ይውጡ፥ በቃሉም ይግቡ።,ወታገብእ ክብረከ ላዕሌሁ ከመ ይትአዘዙ ሎቱ ደቂቀ እስራኤል ።,"And thou shalt put some of thine honour upon him, that all the congregation of the children of Israel may be obedient." +ሙሴም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ኢያሱንም ወስዶ በካህኑ በአልዓዛርና በማኅበሩ ሁሉ ፊት አቆመው፤,ወይቁም ቅድመ እልዓዛር ካህን ወይስአልዎ ፍትሐ ዘይትናገር ቅድመ እግዚአብሔር ወበቃለ ዚአሁ ይፃኡ ወበቃለ ዚአሁ ይባኡ ውእቱ ወደቂቀ እስራኤል ኅቡረ ወኵሉ ተዓይን ።,"And he shall stand before Eleazar the priest, who shall ask counsel for him after the judgment of Urim before the LORD: at his word shall they go out, and at his word they shall come in, both he, and all the children of Israel with him, even all the congregation." +እግዚአብሔርም በሙሴ እንደ ተናገረ፥ እጁን በላዩ ጫነበት፥ አዘዘውም።,ወገብረ ሙሴ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ወነሥኦ ለዮሴዕ ወአቀሞ ቅድመ እልዓዛር ካህን ወቅድመ ኵሉ ተዓይን,"And Moses did as the LORD commanded him: and he took Joshua, and set him before Eleazar the priest, and before all the congregation:" +የእስራኤልም ልጆች ጕዞ ከሙሴና ከአሮን እጅ በታች በጭፍሮቻቸው ከግብፅ በወጡ ጊዜ እንዲህ ነበረ።,ወዝንቱ ውእቱ መኃድሪሆሙ ለደቂቀ እስራኤል እምዘ ወፅኡ እምግብጽ ምስለ ኀይሎሙ በእደ ሙሴ ወአሮን ።,"These are the journeys of the children of Israel, which went forth out of the land of Egypt with their armies under the hand of Moses and Aaron." +ሙሴም በእግዚአብሔር ትእዛዝ እንደ ጕዞአቸው አወጣጣቸውን ጻፈ፤ እንደ አወጣጣቸውም ጕዞአቸው እንዲህ ነበረ።,ወጸሐፈ ሙሴ መኃድሪሆሙ አምጣነ ግዕዙ በቃለ እግዚአብሔር ወዝንቱ ውእቱ መኃድሪሆሙ ዘግዕዙ ።,And Moses wrote their goings out according to their journeys by the commandment of the LORD: and these are their journeys according to their goings out. +በመጀመሪያው ወር ከወሩም በአሥራ አምስተኛው ቀን ከራምሴ ተጓዙ፤ ከፋሲካ በኋላ በነጋው የእስራኤል ልጆች ግብፃውያን ሁሉ እያዩ ከፍ ባለች እጅ ወጡ።,ወግዕዙ እምራሜስ በቀዳሚ ወርኅ አመ ዐሡሩ ወኀሙሱ ለቀደሚ ወርኅ በሳኒታ ፋስካ ወፅኡ ደቂቀ እስራኤል በእድ ልዕልት በቅድመ ኵሉ ግብጽ ።,"And they departed from Rameses in the first month, on the fifteenth day of the first month; on the morrow after the passover the children of Israel went out with an high hand in the sight of all the Egyptians." +በዚያም ጊዜ ግብፃውያን እግዚአብሔር የገደላቸውን በኵሮቻቸውን ይቀብሩ ነበር፤ በአማልክቶቻቸውም ደግሞ እግዚአብሔር ፈረደባቸው።,ወቦቱ እምነ ግብጽ እለ ቀበሩ ምውቶሙ ኵሎሙ እለ ቀተለ እግዚአብሔር ለ ኵሉ በኵረ ምድረ ግብጽ ወላዕለ አማልክቲሆሙኒ ገብረ እግዚአብሔር በቀለ ።,"For the Egyptians buried all their firstborn, which the LORD had smitten among them: upon their gods also the LORD executed judgments." +የእስራኤልም ልጆች ከራምሴ ተጕዘው በሱኮት ሰፈሩ።,ወግዕዙ ደቂቀ እስራኤል እምነ ራሜሴ ወኀደሩ ውስተ ሶቆት ።,"And the children of Israel removed from Rameses, and pitched in Succoth." +ከሱኮትም ተጕዘው በምድረ በዳ ዳርቻ ባለች በኤታም ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ሶቆት ወኀደሩ ውስተ ቡታን ወአሐዱ ኅብረ በድው ውእቱ ።,"And they departed from Succoth, and pitched in Etham, which is in the edge of the wilderness." +ከኤታምም ተጕዘው በበኣልዛፎን ፊት ወደ ነበረች ወደ ፊሀሒሮት ተመለሱ፤ በሚግዶልም ፊት ለፊት ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ቡታን ወኀደሩ ውስተ ኀበ አፉሁ ለኤሮት ዘቅድመ ቤዔልሴፎን ወኀደሩ ውስተ ቅድመ መግዶሉ ።,"And they removed from Etham, and turned again unto Pihahiroth, which is before Baalzephon: and they pitched before Migdol." +ከፊሀሒሮትም ተጕዘው በባሕሩ ውስጥ ወደ ምድረ በዳ አለፉ፤ በኤታምም በረሀ የሦስት ቀን መንገድ ሄደው በማራ ሰፈሩ።,ወግዕዙ ቅድመ ኤሮት ወዐደዉ እንተ ማእከለ ባሕር ውስተ ገዳም ወሖሩ ሠሉሰ ዕለተ ውስተ ገዳም እሙንቱ ወኀደሩ ውስተ ምረት ።,"And they departed from before Pihahiroth, and passed through the midst of the sea into the wilderness, and went three days' journey in the wilderness of Etham, and pitched in Marah." +ከማራም ተጕዘው ወደ ኤሊም መጡ፤ በኤሊምም አሥራ ሁለት የውኃ ምንጮች ሰባ ዘንባቦችም ነበሩ፤ በዚያም ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ምረት ወበጽሑ ውስተ ኤሌም ወቦቱ ውስተ ኤሌም ዐሠርተ ወክልኤተ አንቅዕተ ማይ ወሰብዓ በቀልተ ተመርት ወኀደሩ ህየ ኀበ ማይ ።,"And they removed from Marah, and came unto Elim: and in Elim were twelve fountains of water, and threescore and ten palm trees; and they pitched there." +ከኤሊምም ተጕዘው በኤርትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ኤሌም ወኀደሩ ኀበ ባሕረ ኤርትራ ።,"And they removed from Elim, and encamped by the Red sea." +ከኤርትራም ባሕር ተጕዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ባሕረ ኤርትራ ወኀደሩ ውስተ ገዳም ዘሲን ።,"And they removed from the Red sea, and encamped in the wilderness of Sin." +ከሲን ምድረ በዳም ተጕዘው በራፋቃ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ገዳም ዘሲን ወኀደሩ ውስተ ራፋቃ ።,"And they took their journey out of the wilderness of Sin, and encamped in Dophkah." +ከራፋቃም ተጕዘው በኤሉስ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ራፋቃ ወኀደሩ ውስተ ኤሉስ ።,"And they departed from Dophkah, and encamped in Alush." +ከኤሉስም ተጕዘው በራፊዲም ሰፈሩ፤ በዚያም ሕዝቡ የሚጠጡት ውኃ አልነበረም።,ወግዕዙ እምነ ኤሉስ ወኀደሩ ውስተ ራፊድን ወአልቦ ህየ ማየ ዘይሰቲ ሕዝብ ።,"And they removed from Alush, and encamped at Rephidim, where was no water for the people to drink." +ከራፊዲምም ተጕዘው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ራፊድን ወኀደሩ ውስተ ገዳም ዘሲና ።,"And they departed from Rephidim, and pitched in the wilderness of Sinai." +ከሲናም ምድረ በዳ ተጕዘው በምኞት መቃብር ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ገዳም ዘሲና ወኀደሩ ውስተ ተዝካረ ፍትወት ።,"And they removed from the desert of Sinai, and pitched at Kibrothhattaavah." +ከምኞት መቃብርም ተጕዘው በሐጼሮት ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ተዝካረ ፍትወት ወኀደሩ ውስተ አሴሮት ።,"And they departed from Kibrothhattaavah, and encamped at Hazeroth." +ከሐጼሮትም ተጕዘው በሪትማ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ አሴሮት ወኀደሩ ውስተ ራታማ ።,"And they departed from Hazeroth, and pitched in Rithmah." +ከሪትማም ተጕዘው በሬሞን ዘፋሬስ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ራታማ ወኀደሩ ውስተ ሬሞት ዘፋሬስ ።,"And they departed from Rithmah, and pitched at Rimmonparez." +ከሬሞን ዘፋሬስም ተጕዘው በልብና ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ሬሞት ዘፋሬስ ወኀደሩ ውስተ ሌቦና ።,"And they departed from Rimmonparez, and pitched in Libnah." +ከልብናም ተጕዘው በሪሳ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ሌቦና ወኀደሩ ውስተ ሬሶ ።,"And they removed from Libnah, and pitched at Rissah." +ከሪሳም ተጕዘው በቀሄላታ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ሬሶ ወኀደሩ ውስተ መቄደት ።,"And they journeyed from Rissah, and pitched in Kehelathah." +ከቀሄላታም ተጕዘው በሻፍር ተራራ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ መቄደት ወኀደሩ ውስተ አርሳፈር ።,"And they went from Kehelathah, and pitched in mount Shapher." +ከሻፍር ተራራም ተጕዘው በሐራዳ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ አርሳፈር ወኀደሩ ውስተ ከሬዳ ።,"And they removed from mount Shapher, and encamped in Haradah." +ከሐራዳም ተጕዘው በመቅሄሎት ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ከሬደ ወኀደሩ ውስተ መቄዶት ።,"And they removed from Haradah, and pitched in Makheloth." +ከመቅሄሎትም ተጕዘው በታሐት ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ መቄዶት ወኀደሩ ውስተ ቀጦዐት ።,"And they removed from Makheloth, and encamped at Tahath." +ከታሐትም ተጕዘው በታራ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ቀጦዐት ወኀደሩ ውስተ ተረት ።,"And they departed from Tahath, and pitched at Tarah." +ከታራም ተጕዘው በሚትቃ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ተረት ወኀደሩ ውስተ መቴቃ ።,"And they removed from Tarah, and pitched in Mithcah." +ከሚትቃም ተጕዘው በሐሽሞና ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ መቴቃ ወኀደሩ ውስተ አሴምና ።,"And they went from Mithcah, and pitched in Hashmonah." +ከሐሽሞናም ተጕዘው በሞሴሮት ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ አሴምና ወኀደሩ ውስተ መሱሩት ።,"And they departed from Hashmonah, and encamped at Moseroth." +ከሞሴሮትም ተጕዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ መሱሩት ወኀደሩ ውስተ በንያቅን ።,"And they departed from Moseroth, and pitched in Benejaakan." +ከብኔያዕቃንም ተጕዘው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ በንያቅን ወኀደሩ ውስተ ደብረ ገድገ ድ ።,"And they removed from Benejaakan, and encamped at Horhagidgad." +ከሖርሃጊድጋድም ተጕዘው በዮጥባታ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ደብረ ገድገ ድ ወኀደሩ ውስተ ዔጤቤት ።,"And they went from Horhagidgad, and pitched in Jotbathah." +ከዮጥባታም ተጕዘው በዔብሮና ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ዔጤቤት ወኀደሩ ውስተ ዔብሮና ።,"And they removed from Jotbathah, and encamped at Ebronah." +ከዔብሮናም ተጕዘው በዔጽዮንጋብር ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ዔብሮና ወኀደሩ ውስተ ጌስዮን ጋቤር ።,"And they departed from Ebronah, and encamped at Eziongaber." +ከዔጽዮንጋብርም ተጕዘው በጺን ምድረ በዳ ሰፈሩ፤ ይህችም ቃዴስ ናት።,ወግዕዙ እምነ ጌስዮን ጋቤር ወኀደሩ ውስተ ገዳም ዘፂን ወግዕዙ እምነ ገዳም ዘፂን ወኀደሩ ውስተ ገዳም ዘፋራን ዘውእቱ ቃዴስ ።,"And they removed from Eziongaber, and pitched in the wilderness of Zin, which is Kadesh." +ከቃዴስም ተጕዘው በኤዶምያስ ምድር ዳርቻ ባለው በሖር ተራራ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ቃዴስ ወኀደሩ ውስተ ደብረ ሆር ዘገቦሁ ለምድረ ኤዶም ።,"And they removed from Kadesh, and pitched in mount Hor, in the edge of the land of Edom." +ካህኑም አሮን በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወደ ሖር ተራራ ላይ ወጣ፥ በዚያም የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ በኋላ በአርባኛው ዓመት በአምስተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን ሞተ።,ወዐርገ አሮን ካህን በትእዛዘ እግዚአብሔር ወሞተ በህየ አመ አርብዓ ዓም እምዘ ወፅኡ ደቂቀ እስራኤል እምግብጽ በኃምስ ወርኅ አመ ሠርቀ ወርኅ ።,"And Aaron the priest went up into mount Hor at the commandment of the LORD, and died there, in the fortieth year after the children of Israel were come out of the land of Egypt, in the first day of the fifth month." +አሮንም በሖር ተራራ በሞተ ጊዜ ዕድሜው መቶ ሀያ ሦስት ዓመት ነበር።,ወዓመቲሁ ለአሮን መጠነ ኮነ አመ ሞተ በደብረ ሆር ፻፳፫ዓመት ሎቱ ።,And Aaron was an hundred and twenty and three years old when he died in mount Hor. +በከነዓን ምድርም በደቡብ በኩል ተቀምጦ የነበረው ከነዓናዊው የዓራድ ንጉሥ የእስራኤል ልጆች እንደ መጡ ሰማ።,ወሰምዐ ከናናዊ ንጉሠ አራድ እንዘ ይነብር ውስተ ምድረ ከናአን አመ ይበውኡ ደቂቀ እስራኤል ።,"And king Arad the Canaanite, which dwelt in the south in the land of Canaan, heard of the coming of the children of Israel." +እነርሱም ከሖር ተራራ ተጕዘው በሴልሞና ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ደብረ ሆር ወኀደሩ ውስተ ሴልሞና ።,"And they departed from mount Hor, and pitched in Zalmonah." +ከሴልሞናም ተጕዘው በፉኖን ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ሴልሞና ወኀደሩ ውስተ ፊኖ ።,"And they departed from Zalmonah, and pitched in Punon." +ከፉኖንም ተጕዘው በኦቦት ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ፊኖ ወኀደሩ ውስተ ኦቦት ።,"And they departed from Punon, and pitched in Oboth." +ከኦቦትም ተጕዘው በሞዓብ ዳርቻ ባለው በጋይ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ኦቦት ወኀደሩ ውስተ ጋይ ውስተ ማዕዶተ ደወሎሙ ለሞአብ ።,"And they departed from Oboth, and pitched in Ijeabarim, in the border of Moab." +ከጋይም ተጕዘው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ጋይ ወኀደሩ ውስተ ዴቦን ዘጋድ ።,"And they departed from Iim, and pitched in Dibongad." +ከዲቦንጋድም ተጕዘው በዓልሞንዲብላታይም ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ዴቦን ዘጋድ ወኀደሩ ውስተ ጌልሞን ዘዴብላቴም ።,"And they removed from Dibongad, and encamped in Almondiblathaim." +ከዓልሞንዲብላታይምም ተጕዘው በናባው ፊት ባሉ በዓብሪም ተራሮች ላይ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ጌልሞን ዘዴብላቴም ወኀደሩ ውስተ አድባረ አበርም ዘአንጻረ ናበው ።,"And they removed from Almondiblathaim, and pitched in the mountains of Abarim, before Nebo." +ከዓብሪምም ተራሮች ተጕዘው በዮርዳኖስ አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ባለው በሞዓብ ሜዳ ላይ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ አድባረ አበርም ወኀደሩ ውስተ ዐረቢሃ ለሞአብ ኀበ ዮርዳንስ መንገለ ኢየሪኮ ።,"And they departed from the mountains of Abarim, and pitched in the plains of Moab by Jordan near Jericho." +በዮርዳኖስም አጠገብ በሞዓብ ሜዳ ላይ ከቤትየሺሞት እስከ አቤልሰጢም ድረስ ሰፈሩ።,ወኀደሩ መንገለ ዮርዳንስ ማእከለ አሲሞት እስከ አቤልሰጢም ዘመንገለ ዐረቢሃ ለሞአብ ።,"And they pitched by Jordan, from Bethjesimoth even unto Abelshittim in the plains of Moab." +እግዚአብሔርም ሙሴን በዮርዳኖስ አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ለፊት በሞዓብ ሜዳ ላይ እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ በዐረቢሃ ለሞአብ በኀበ ዮርዳንስ ዘመንገለ ኢየሪኮ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses in the plains of Moab by Jordan near Jericho, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ወደከነዓን ምድር ዮርዳኖስን በተሻገራችሁ ጊዜ፥,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ናሁ ተዐድዉ አንትሙ ዮርዳንስ ውስተ ምድረ ከናኤን ።,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, When ye are passed over Jordan into the land of Canaan;" +የአገሩን ሰዎች ሁሉ ከፊታችሁ ታሳድዳላችሁ፥ የተቀረጹትንም ድንጋዮቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፥ ቀልጠው የተሠሩትንም ምስሎቻቸውን ሁሉ ታጠፋላችሁ፥ በኮረብታ ላይ ያሉትን መስገጃዎቻቸውንም ታፈርሳላችሁ፤,ወአጥፍእዎሙ ለኵሎሙ እለ ይነብሩ ውስተ ይእቲ ምድር ቅድመ ገጽክሙ ወደምስሱ ግብሮሙ ወኵሎ አማልክቲሆሙ አጥፍኡ ወኵሎ አምሳሊሆሙ አሰስሉ ።,"Then ye shall drive out all the inhabitants of the land from before you, and destroy all their pictures, and destroy all their molten images, and quite pluck down all their high places:" +ምድሪቱንም ለእናንተ ርስት አድርጌ ሰጥቼአችኋለሁና ምድሪቱን ትወርሱአታላችሁ ትቀመጡባታላችሁም።,ወደምስስዎሙ ለእለ ይነብሩ ውስተ ይእቲ ምድር ወንበሩ ውስቴታ እስመ ለክሙ ወሀብኩክሙ ምድሮሙ መክፈልተክሙ ።,"And ye shall dispossess the inhabitants of the land, and dwell therein: for I have given you the land to possess it." +ምድሪቱንም በየወገኖቻችሁ በዕጣ ትወርሳላችሁ፤ ለብዙዎች እንደ ብዛታቸው ለጥቂቶቹም እንደ ጥቂትነታቸው መጠን ርስትን ትሰጣላችሁ፤ እያዳንዱ ሁሉ ዕጣ እንደ ወደቀለት በዚያ ርስቱ ይሆናል፤ በየአባቶቻችሁ ነገዶች ትወርሳላችሁ።,ወትወርስዋ ለይእቲ ምድር ወተከፈልዋ በበ ነገድክሙ ለእለ ይበዝኁ አብዝኁ ሎሙ መክፈልቶሙ ወለእለ ይውሕዱ አውሕዱ ሎሙ መክፈልቶሙ ወለለ ዘበጽሖ በስሙ ይኩኖ ሎቱ ህየ በበነገድክሙ ወበበ አብያተ አበዊክሙ ተካፈልዋ ።,"And ye shall divide the land by lot for an inheritance among your families: and to the more ye shall give the more inheritance, and to the fewer ye shall give the less inheritance: every man's inheritance shall be in the place where his lot falleth; according to the tribes of your fathers ye shall inherit." +የአገሩንም ሰዎች ከፊታችሁ ባታሳድዱ፥ ያስቀራችኋቸው ለዓይናችሁ እንደ እሾህ ለጎናችሁም እንደሚወጋ ነገር ይሆኑባችኋል፥ በምትቀመጡባትም ምድር ያስጨንቁአችኋል።,ወለእመሰ ኢያጥፋእክምዎሙ ለእለ ይነብሩ ውስተ ይእቲ ምድር እምቅድመ ገጽክሙ ይከውኑክሙ እለ አትረፍክሙ አሥዋከ ለአዕይንቲክሙ ወአሜከላ ለገበዋቲክሙ ወይፃረሩክሙ በውስተ ምድር እንተ ውስቴታ ትነብሩ አንትሙ ።,"But if ye will not drive out the inhabitants of the land from before you; then it shall come to pass, that those which ye let remain of them shall be pricks in your eyes, and thorns in your sides, and shall vex you in the land wherein ye dwell." +እኔም በእነርሱ አደርገው ዘንድ ያሰብሁትን በእናንተ አደርግባችኋለሁ።,ወዝክቱ ዘሐለይኩ ከመ እግበር ላዕሌሆሙ እገብር ላዕሌክሙ ።,"Moreover it shall come to pass, that I shall do unto you, as I thought to do unto them." +በለዓምም ባላቅን። ሰባት መሠዊያ በዚህ ሥራልኝ፥ ሰባትም ወይፈን ሰባትም አውራ በግ በዚህ አዘጋጅልኝ አለው።,ወይቤሎ በለዓም ለባላቅ ንድቅ ሊተ ዝየ ሰብዐተ ምሥዋዓተ ወአስተዳሉ ሊተ ዝየ ሰብዐተ አልህምተ ወሰብዐተ አባግዐ ።,"And Balaam said unto Balak, Build me here seven altars, and prepare me here seven oxen and seven rams." +ባላቅም በለዓም እንደ ተናገረ አደረገ፤ ባላቅና በለዓምም በየመሠዊያው ላይ አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ አሳረጉ።,ወገብረ ባላቅ በከመ ይቤሎ በለዓም ወአዕረገ ላህመ ወበግዐ ውስተ ምሥዋዕ ።,And Balak did as Balaam had spoken; and Balak and Balaam offered on every altar a bullock and a ram. +በለዓምም ባላቅን። በመሥዋዕትህ ዘንድ ቆይ፥ እኔም እሄዳለሁ፤ ምናልባት እግዚአብሔር ሊገናኘኝ ይመጣል፤ እርሱም የሚገልጥልኝን እነግርሃለሁ አለው። ወደ ጉብታም ሄደ።,ወይቤሎ በለዓም ለባላቅ ቁም ኀበ መሥዋዕትከ ወአሐውር እመ ያስተርእየኒ እ���ዚአብሔር ቅድሜየ ወቃል ዘአስተርአየኒ አየድዐከ ወቆመ በላቅ ኀበ መሥዋዕቱ ።,"And Balaam said unto Balak, Stand by thy burnt offering, and I will go: peradventure the LORD will come to meet me: and whatsoever he sheweth me I will tell thee. And he went to an high place." +እግዚአብሔርም ከበለዓም ጋር ተገናኘ፤ እርሱም። ሰባት መሠዊያዎች አዘጋጀሁ፥ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ አሳረግሁ አለው።,ወበለዓምሰ ሖረ ይሰአሎ ለእግዚአብሔር ወሖረ ርቱዐ ወአስተርአዮ እግዚአብሔር ለበለዓም ወይቤሎ በለዓም ለእግዚአብሔር አስተዳለውኩ ፯አልህምተ ወአዕረጉ ላህመ ወበግዐ ውስተ ምሥዋዕ ።,"And God met Balaam: and he said unto him, I have prepared seven altars, and I have offered upon every altar a bullock and a ram." +እግዚአብሔርም ቃልን በበለዓም አፍ አድርጎ። ወደ ባላቅ ተመለስ፥ እንዲህም በል አለው።,ወወደየ እግዚአብሔር ቃለ ውስተ አፉሁ ለበለዓም ወይቤሎ ግባእ ኀበ ባላቅ ወከመዝ በል ።,"And the LORD put a word in Balaam's mouth, and said, Return unto Balak, and thus thou shalt speak." +ወደ እርሱም ተመለሰ፥ እነሆም፥ እርሱና የሞዓብ አለቆች ሁሉ በመሥዋዕቱ ዘንድ ቆመው ነበር።,ወገብአ ኀቤሁ ወረከቦ ይቀውም ኀበ መሥዋዕቱ ወኵሎሙ መላእክተ ሞአብ ምስሌሁ ወመጽአ መንፈሰ እግዚአብሔር ላዕሌሁ ።,"And he returned unto him, and, lo, he stood by his burnt sacrifice, he, and all the princes of Moab." +ምሳሌውንም ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ።,ወመሰለ ነገሮ ወይቤ እምነ ሜስጶጦምያ ጸውዐኒ በላቅ ንጉሠ ሞአብ እምደወለ ጽባሕ እንዘ ይብል ነዐ ርግሞ ሊተ ለያዕቆብ ወነዐ ፀአሎ ሊተ ለእስራኤል ።,"And he took up his parable, and said, Balak the king of Moab hath brought me from Aram, out of the mountains of the east, saying, Come, curse me Jacob, and come, defy Israel." +እግዚአብሔር ያልረገመውን እንዴት እረግማለሁ?,ወምንተ እፄእል ዘእግዚአብሔር ኢፀአለ ወምንተ እረግም ዘእግዚአብሔር ኢረገመ ።,"How shall I curse, whom God hath not cursed? or how shall I defy, whom the LORD hath not defied?" +በአምቦች ራስ ላይ ሆኜ አየዋለሁ፥,እስመ እምአርእስተ አድባር እሬእዮ ወእምነ አውግር እሌብዎ ናሁ ሕዝብ ዘባሕቲቱ የኀድር ወኢይትኌለቍ ውስተ አሕዛብ ።,"For from the top of the rocks I see him, and from the hills I behold him: lo, the people shall dwell alone, and shall not be reckoned among the nations." +የያዕቆብን ትቢያ ማን ይቈጥራል?,መኑ የአምሮ ለዘርአ ያዕቆብ ወመኑ ይኌልቆ ለሕዝበ እስራኤል ወትሙት ነፍስየ ምስለ ነፍሶሙ ለጻድቃን ወይኩን ዘርእየ ከመ ዘርኦሙ ለእሉ ።,"Who can count the dust of Jacob, and the number of the fourth part of Israel? Let me die the death of the righteous, and let my last end be like his!" +ባላቅም በለዓምን። ያደረግህብኝ ምንድር ነው? ጠላቶቼን ትረግምልኝ ዘንድ ጠራሁህ፤ እነሆም፥ ፈጽመህ ባረክሃቸው አለው።,ወይቤሎ ባላቅ ለበለዓም ለምንት ረሰይከኒ ፤ ከመ ትርግም ሊተ ፀርየ ጸዋዕኩከ ወናሁ ባርኮ ባረከ ።,"And Balak said unto Balaam, What hast thou done unto me? I took thee to curse mine enemies, and, behold, thou hast blessed them altogether." +እርሱም መልሶ። በውኑ እግዚአብሔር በአፌ ያደረገውን እናገር ዘንድ አልጠነቀቅምን? አለው።,ወይቤሎ በለዓም ለባላቅ አኮኑ ኵሎ ዘወደየ እግዚአብሔር ውስተ አፉየ ኪያሁ እትዓቀብ ለነቢብ ።,"And he answered and said, Must I not take heed to speak that which the LORD hath put in my mouth?" +ባላቅም። በዚያ ሆነህ ታያቸው ዘንድ፥ እባክህ፥ ከእኔ ጋር ወደ ሌላ ቦታ ና ዳርቻቸውንም ብቻ ታያለህ፥ ሁሉን ግን አታይም፤ በዚያም ሆነህ እነርሱን ርገምልኝ አለው።,ወይቤሎ ባላቅ ነዐ ዓዲ ምስሌየ ካልአ መካነ ኀበ ኢትሬእዮሙ በህየ እንበለ አሐደ ኅብረ ዘትሬኢ እምኔሆሙ ወኵሎሙሰ ኢትሬኢ ወርግሞሙ ሊተ በህየ ።,"And Balak said unto him, Come, I pray thee, with me unto another place, from whence thou mayest see them: thou shalt see but the utmost part of them, and shalt not see them all: and curse me them from thence." +ወደ ጾፊምም ሜዳ ወ��� ፈስጋ ተራራ ራስ ላይ ወሰደው፤ ሰባትም መሠዊያዎች ሠራ፥ በየመሠዊያውም ላይ አንድ ወይፈን አንድም አውራ በግ አሳረገ።,ወነሥኦ ወአዖዶ ውስተ ገዳም ውስተ ርእሰ ዘውቁር ወነደቀ ፯ምሥዋዓተ ወአዕረገ ላህመ ወበግዐ ውስተ ምሥዋዕ ።,"And he brought him into the field of Zophim, to the top of Pisgah, and built seven altars, and offered a bullock and a ram on every altar." +ባላቅንም። እኔ ወደዚያ ለመገናኘት ስሄድ በዚህ በመሥዋዕትህ ዘንድ ቆይ አለው።,ወይቤሎ በለዓም ለባላቅ ቁም ኀበ መሥዋዕትከ ወአንሰ አሐውር እሰአሎ ለእግዚአብሔር ።,"And he said unto Balak, Stand here by thy burnt offering, while I meet the LORD yonder." +እግዚአብሔርም በለዓምን ተገናኘ፥ ቃልንም በአፉ አድርጎ። ወደ ባላቅ ተመለስ፥ እንዲህም በል አለው።,ወተራከቦ እግዚአብሔር ለበለዓም ወወደየ ቃለ ውስተ አፉሁ ወይቤሎ ግባእ ኀበ በላቅ ወከመዝ በል ።,"And the LORD met Balaam, and put a word in his mouth, and said, Go again unto Balak, and say thus." +ወደ እርሱም መጣ፥ እነሆም፥ እርሱ ከእርሱም ጋር የሞዓብ አለቆች በመሥዋዕቱ ዘንድ ቆመው ነበር፤ ባላቅም። እግዚአብሔር የተናገረው ምንድር ነው? አለው።,ወገብአ ኀቤሁ ወረከቦ ይቀውም ኀበ መሥዋዕቱ ወኵሉ መላእክተ ሞአብ ምስሌሁ ወይቤሎ ባለቅ ምንተ ይቤ እግዚአብሔር ።,"And when he came to him, behold, he stood by his burnt offering, and the princes of Moab with him. And Balak said unto him, What hath the LORD spoken?" +ምሳሌውንም ይመስል ጀመር፥ እንዲህም አለ።,ወመሰለ ነገሮ ወይቤ ተንሥእ ባላቅ ወስማዕ ወአጽምእ ባላቅ ስምዐ ዘወልደ ሴፎር ።,"And he took up his parable, and said, Rise up, Balak, and hear; hearken unto me, thou son of Zippor:" +ሐሰትን ይናገር ዘንድ እግዚአብሔር ሰው አይደለም፥,አኮ ከመ ሰብእ ዘይትዬዋህ እግዚአብሔር ወአኮ ከመ እጓለ እመ ሕያው ዘይትሜአክ አንተሰ ትቤ ኢይገብር ወይነብብኑ ወኢያበጽሕ ።,"God is not a man, that he should lie; neither the son of man, that he should repent: hath he said, and shall he not do it? or hath he spoken, and shall he not make it good?" +እነሆ፥ ለመባረክ ትእዛዝን ተቀብያለሁ፤,ናሁ ለባርኮ መጻእኩ እባርክ ወኢይትመየጥ ።,"Behold, I have received commandment to bless: and he hath blessed; and I cannot reverse it." +በያዕቆብ ላይ ክፋትን አልተመለከተም፥,አልቦቱ ጻማ ውስተ ያዕቆብ ወኢያስተርኢ ሕማም ላዕለ እስራኤል እግዚአብሔር አምላኩ ምስሌሁ ወክብረ መላእክት ሎቱ ።,"He hath not beheld iniquity in Jacob, neither hath he seen perverseness in Israel: the LORD his God is with him, and the shout of a king is among them." +እግዚአብሔር ከግብፅ አውጥቶአቸዋል፤,እግዚአብሔር ዘአውጽኦ እምነ ብሔረ ግብጽ ከመ ክብረ ዘአሐዱ ቀርኑ ።,God brought them out of Egypt; he hath as it were the strength of an unicorn. +በያዕቆብ ላይ አስማት የለም፥,እስመ አልቦቱ ሰገለ ውስተ ያዕቆብ ወአልቦቱ መቅሰመ ውስተ እስራኤል ለለ መዋዕሊሁ ይትበሀል ለያዕቆብ ወለእስራኤል ምንተ ይገብር እግዚአብሔር ።,"Surely there is no enchantment against Jacob, neither is there any divination against Israel: according to this time it shall be said of Jacob and of Israel, What hath God wrought!" +እነሆ፥ ሕዝቡ እንደ እንስት አንበሳ ይቆማል፥,ናሁ ሕዝብ ዘይትነሣእ ከመ እጓለ አንበሳ ወይጥሕር ከመ አንበሳ ዘኢይነውም እስከ ይበልዕ እምዘነዐወ ወይሰቲ ደመ ዘቀተለ ።,"Behold, the people shall rise up as a great lion, and lift up himself as a young lion: he shall not lie down until he eat of the prey, and drink the blood of the slain." +ባላቅም በለዓምን። ከቶ አትርገማቸው፥ ከቶም አትባርካቸው አለው።,ወይቤሎ ባላቅ ለበለዓም ኢመርገመ ትርግሞሙ ሊተ ወኢባርኮ ትባርኮሙ ።,"And Balak said unto Balaam, Neither curse them at all, nor bless them at all." +በለዓምም መልሶ ባላቅን። እግዚአብሔር የተናገረውን ሁሉ አደርጋለሁ ብዬ አልተናገርሁህምን? አለው።,ወአውሥአ በለዓም ወይቤሎ ለባላቅ ኢይቤለከኑ እንዘ እብል ቃለ ዘይቤለኒ እግዚአብሔር ኪያሁ እገብር ��,"But Balaam answered and said unto Balak, Told not I thee, saying, All that the LORD speaketh, that I must do?" +ባላቅም በለዓምን። ና፥ ወደ ሌላ ስፍራ እወስድሃለሁ፤ ምናልባት በዚህ ሆነህ እነርሱን ትረግምልኝ ዘንድ እግዚአብሔር ይወድዳል አለው።,ወነሥኦ ባላቅ ለበለዓም ውስተ ርእሰ ፌጎር ዘየዐውድ ውስተ ገዳም ።,"And Balak said unto Balaam, Come, I pray thee, I will bring thee unto another place; peradventure it will please God that thou mayest curse me them from thence." +ባላቅም ምድረ በዳውን ከላይ ወደሚመለከተው ወደ ፌጎር ላይ በለዓምን ወሰደው።,ወይቤሎ በለዓም ለባላቅ ንድቅ ሊተ ዝየ ፯ምሥዋዓተ ወአስተዳሉ ሊተ ዝየ ፯አልህምተ ወ፯አባግዐ ።,"And Balak brought Balaam unto the top of Peor, that looketh toward Jeshimon." +በለዓምም ባላቅን። በዚህ ሰባት መሠዊያዎች ሥራልኝ፥ በዚህም ሰባት ወይፈን ሰባትም አውራ በግ አዘጋጅልኝ አለው።,ወገብረ በላቅ በከመ ይቤሎ በለዓም ወአዕረገ ላህመ ወበግዐ ውስተ ምሥዋዕ ።,"And Balaam said unto Balak, Build me here seven altars, and prepare me here seven bullocks and seven rams." +የእስራኤልም ልጆች ተጓዙ፥ በኢያሪኮ ፊት ለፊት በዮርዳኖስ ማዶ ባለው በሞዓብ ሜዳ ሰፈሩ።,ወግዕዙ ደቂቀ እስራኤል ወኀደሩ መንገለ ዐረባ ለሞአብ ኀበ ዮርዳንስ ዘኢያሪኮ ።,"And the children of Israel set forward, and pitched in the plains of Moab on this side Jordan by Jericho." +የሴፎር ልጅ ባላቅ እስራኤል በአሞራውያን ላይ ያደረገውን ሁሉ አየ።,ወሶበ ርእየ ባለቅ ወልደ ሴፎር ኵሎ ዘገብረ እስራኤል በአሞሬዎን ፤,And Balak the son of Zippor saw all that Israel had done to the Amorites. +ብዙም ነበረና ሞዓብ ከሕዝቡ እጅግ ፈራ፤ ከእስራኤልም ልጆች የተነሣ ሞዓብ ደነገጠ።,ወፈርህዎሙ ሞአብ ለሕዝብ ጥቀ እስመ ብዙኃን እሙንቱ ወተሀወኩ ሞአብ እምቅድመ ገጾሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And Moab was sore afraid of the people, because they were many: and Moab was distressed because of the children of Israel." +ሞዓብም የምድያምን ሽማግሌዎች። በሬ የለመለመውን ሣር እንደሚጨርስ ይህ ጭፍራ በዙሪያችን ያለውን ሁሉ ይጨርሳል አላቸው። በዚያን ጊዜም የሴፎር ልጅ ባላቅ የሞዓብ ንጉሥ ነበረ።,ወይቤሎሙ ሞአብ ለአእሩገ ምድያም ይእዜ ታኀልቆሙ ዛቲ ትዕይንት ለኵሎሙ እለ አውድነ ከመ ያኀልቅ ላህም ሣዕረ ዘውስተ ገዳም ወባለቅ ወልደ ሴፎር ንጉሠ ሞአብ ውእቱ በውእቶን መዋዕል ።,"And Moab said unto the elders of Midian, Now shall this company lick up all that are round about us, as the ox licketh up the grass of the field. And Balak the son of Zippor was king of the Moabites at that time." +በወንዙ አጠገብ ባለችው በሕዝቡ ልጆች ምድር በፋቱራ ወደ ተቀመጠው ወደ ቢዖር ልጅ ወደ በለዓም። እነሆ፥ ከግብፅ የወጣ ሕዝብ አለ፤ እነሆም፥ የምድሩን ሁሉ ፊት ሸፈነ፥ በአቅራቢያችንም ተቀምጦአል፤ አሁንም ይህ ሕዝብ ከእኔ ይበልጣልና ልወጋቸውና ከምድሪቱ ላሳድዳቸው እችል እንደ ሆነ፥ እባክህ፥ ና ርገምልኝ፤ አንተ የመረቅኸው ምሩቅ የረገምኸውም ርጉም እንደ ሆነ አውቃለሁና ብሎ ይጠሩት ዘንድ መልእክተኞቹን ላከ።,ወፈነወ ተናብልተ ኀበ በለዓም ወልደ ቤዖር ዘፋቱራ ዘሀለወ ኀበ ፈለገ ምድሮሙ ለደቂቀ ሕዝቡ ወጸውዖ እንዘ ይብል ናሁአ ሕዝብአ ዘወጽአ እምነ ግብጽ ወናሁ ከደና ለገጸ ምድር ወሀለዉ ይነብሩ ቅሩብየ ።,"He sent messengers therefore unto Balaam the son of Beor to Pethor, which is by the river of the land of the children of his people, to call him, saying, Behold, there is a people come out from Egypt: behold, they cover the face of the earth, and they abide over against me:" +የሞዓብ ሽማግሌዎችና የምድያም ሽማግሌዎችም የምዋርቱን ዋጋ በእጃቸው ይዘው ሄዱ፤ ወደ በለዓምም መጡ፥ የባላቅንም ቃል ነገሩት።,ወይእዜኒ ነዐ ርግሞሙ ሊተ እስመ ይጸንዑ እምኔነ ለእመ ንክል ቀቲሎቶሙ እምኔሆሙ ወናውፅኦሙ እምነ ምድር እስመ ኣአምር ከመ ዘአንተ ባረከ ቡሩከ ይከውን ወዘአንተ ረገምከ ርጉመአ ይከውንአ ።,"Come now therefore, I pray thee, curse me this people; for they are too mighty for me: peradventure I shall prevail, that we may smite them, and that I may drive them out of the land: for I wot that he whom thou blessest is blessed, and he whom thou cursest is cursed." +እርሱም። ዛሬ ሌሊት በዚህ እደሩ፥ እግዚአብሔርም እንደሚነግረኝ እመልስላችኋለሁ አላቸው፤ የሞዓብም አለቆች በበለዓም ዘንድ ተቀመጡ።,ወሖሩ አዕሩገ ሞአብ ወአዕሩገ ምድያም ወነሥኡ መቃስምቲሆሙ ምስሌሆሙ ወበጽሑ ኀበ በለዓም ወነገርዎ ቃለ ባለቅ ።,"And the elders of Moab and the elders of Midian departed with the rewards of divination in their hand; and they came unto Balaam, and spake unto him the words of Balak." +እግዚአብሔርም ወደ በለዓም መጥቶ። እነዚህ በአንተ ዘንድ ያሉ ሰዎች እነማን ናቸው? አለው።,ወይቤሎሙ ቢቱ ዛተ ሌሊተ ወኣየድዐክሙ ቃለ ዘይቤለኒ እግዚአብሔር ወኀደሩ መላእክተ ሞአብ ኀበ በለዓም ።,"And he said unto them, Lodge here this night, and I will bring you word again, as the LORD shall speak unto me: and the princes of Moab abode with Balaam." +በለዓምም እግዚአብሔርን። የሞዓብ ንጉሥ የሴፎር ልጅ ባላቅ። እነሆ፥ ከግብፅ የወጣ ሕዝብ የምድርን ፊት ሸፈነ፥ አሁንም ና እርሱንም ርገምልኝ፤ ምናልባት እወጋው አሳድደውም ዘንድ እችል እንደ ሆነ ብሎ ወደ እኔ ልኮአል አለው።,ወመጽአ እግዚአብሔር ኀበ በለዓም ወይቤሎ ምንተ መጽኡ እሉ ሰብእ ኀቤከ ።,"And God came unto Balaam, and said, What men are these with thee?" +እግዚአብሔርም በለዓምን። ከእነርሱ ጋር አትሂድ፤ የተባረከ ነውና ሕዝቡን አትረግምም አለው።,ወይቤሎ በለዓም ለእግዚአብሔር በላቅ ወልደ ሴፎር ንጉሠ ሞአብ ፈነዎሙ ኀቤየ እንዘ ይብል ፤,"And Balaam said unto God, Balak the son of Zippor, king of Moab, hath sent unto me, saying," +በለዓምም ሲነጋ ተነሥቶ የባላቅን አለቆች። ከእናንተ ጋር እሄድ ዘንድ እግዚአብሔር አልፈቀደምና ወደ ምድራችሁ ሂዱ አላቸው።,ናሁአ ሕዝብአ ዘወፅአ እምነ ግብጽ ወከደና ለገጸ ምድር ወሀለዉ ንቡራነ ቅሩብየ ወይእዜኒ ነዐ ርግሞሙ ሊተ ለእመ እክል ቀቲሎቶሙ ወአወፅኦሙ እምነአ ምድርአ ።,"Behold, there is a people come out of Egypt, which covereth the face of the earth: come now, curse me them; peradventure I shall be able to overcome them, and drive them out." +የሞዓብ አለቆች ተነሡ፥ ወደ ባላቅም መጥተው። በለዓም ከእኛ ጋር ይመጣ ዘንድ አልፈቀደም አሉት።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለበለዓም ኢትሑር ምስሌሆሙ ወኢትርግም ሕዝበ እስመ ቡሩክ ውእቱ ።,"And God said unto Balaam, Thou shalt not go with them; thou shalt not curse the people: for they are blessed." +ባላቅም ደግሞ ከፊተኞች የበዙና የከበሩ ሌሎችን አለቆች ሰደደ።,ወተንሥአ በለዓም በጽባሕ ወይቤሎሙ ለመላእክተ በላቅ ሑሩ ኀበ እግቢእክሙ ግብኡ እስመ ኢኀደገኒ እግዚአብሔር ከመ እሑር ምስሌክሙ ።,"And Balaam rose up in the morning, and said unto the princes of Balak, Get you into your land: for the LORD refuseth to give me leave to go with you." +ወደ በለዓምም መጥተው። የሴፎር ልጅ ባላቅ። ክብርህን እጅግ ታላቅ አደርገዋለሁና፥ የተናገርኸውንም ሁሉ አደርግልሃለሁና እባክህ፥ ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ ምንም አይከልክልህ፤ እባክህ፥ ና፥ ይህን ሕዝብ ርገምልኝ አለ ብለው ነገሩት።,ወተንሥኡ መላእክተ ሞአብ ወሖሩ ኀበ ባለቅ ወይቤልዎ አበየ በለዓም መጺአ ምስሌነ ።,"And the princes of Moab rose up, and they went unto Balak, and said, Balaam refuseth to come with us." +በለዓምም መልሶ የባላቅን ባሪያዎች። ባላቅ በቤቱ የሞላውን ወርቅና ብር ቢሰጠኝ፥ በትንሹ ወይም በትልቁ ቢሆን የአምላኬን የእግዚአብሔርን ቃል እተላለፍ ዘንድ አይቻለኝም፤,ወደገመ ዓዲ ባላቅ ፈነወ መላእክተ እለ ይበዝኁ ወእለ ይከብሩ እምእልክቱ ።,"And Balak sent yet again princes, more, and more honourable than they." +አሁንም እግዚአብሔር ደግሞ የሚነግረኝን አውቅ ዘንድ፥ እባካችሁ፥ ዛሬ ሌሊት ደግሞ በዚህ እደሩ አላቸው።,ወመጽኡ ኀበ በለዓም ወይቤልዎ ከመዝ ይ��� ባላቅ ወልደ ሴፎር ብቍዐኒአ ኢትትሀከይአ መጺኦተአ ኀቤየ ።,"And they came to Balaam, and said to him, Thus saith Balak the son of Zippor, Let nothing, I pray thee, hinder thee from coming unto me:" +እግዚአብሔርም ወደ በለዓም በሌሊት መጥቶ። ሰዎቹ ይጠሩህ ዘንድ መጥተው እንደ ሆነ፥ ተነሣ ከእነርሱም ጋር ሂድ፤ ነገር ግን የምነግርህን ቃል ብቻ ታደርጋለህ አለው።,እስመ አክብሮ ኣከብረከ ወኵሎ ዘትቤለኒ እገብር ለከ ወነዐ ርግሞሙ ሊተአ ለዝንቱአ ሕዝብአ ።,"For I will promote thee unto very great honour, and I will do whatsoever thou sayest unto me: come therefore, I pray thee, curse me this people." +በለዓምም ሲነጋ ተነሣ፥ አህያይቱንም ጭኖ ከሞዓብ አለቆች ጋር ሄደ።,ወአውሥኦሙ በለዓም ወይቤሎሙ ለመላእክተ በላቅ ምልአ ቤት ወርቀ ወብሩረ እመ ወሀበኒ በላቅ ኢይክል ተዓውሮ ቃለ እግዚአብሔር ከመ እግበር ንኡሰ አው ዐቢየ እምልብየ ።,"And Balaam answered and said unto the servants of Balak, If Balak would give me his house full of silver and gold, I cannot go beyond the word of the LORD my God, to do less or more." +እርሱም ስለ ሄደ እግዚአብሔር ተቈጣ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ ሊቋቋመው በመንገድ ላይ ቆመ። እርሱም በአህያይቱ ላይ፥ ሁለቱም ሎሌዎቹ ከእርሱ ጋር ነበሩ።,ወይእዜኒ ቢቱ ዛተ ሌሊተ አንትሙ ምንተ ይገብር እግዚአብሔር ዘከመ ይብለኒ ።,"Now therefore, I pray you, tarry ye also here this night, that I may know what the LORD will say unto me more." +አህያይቱም የእግዚአብሔርን መልአክ በመንገድ ላይ ቆሞ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ይዞ አየች፤ ከመንገዱም ፈቀቅ ብላ ወደ እርሻው ውስጥ ገባች፤ በለዓምም ወደ መንገድ ይመልሳት ዘንድ አህያይቱን መታት።,ወመጽአ እግዚአብሔር ኀበ በለዓም በሌሊት ወይቤሎ እመ ይጸውዑከኑ መጽኡ እሉ ሰብእ ተንሥእ ወትልዎሙ አላ ቃለ ዘእቤለከ ኪያሁ ግበር ።,"And God came unto Balaam at night, and said unto him, If the men come to call thee, rise up, and go with them; but yet the word which I shall say unto thee, that shalt thou do." +የእግዚአብሔርም መልአክ ከወይኑ ቦታዎች መካከል በወዲያና በወዲህ ወገን ግንብ በነበረበት በጠባብ መንገድ ላይ ቆመ።,ወተንሥአ በጽባሕ በለዓም ወረሐነ አድግቶ ወሖረ ምስለ መላእክተ በላቅ ።,"And Balaam rose up in the morning, and saddled his ass, and went with the princes of Moab." +አህያይቱም የእግዚአብሔርን መልአክ አይታ ወደ ቅጥሩ ተጠጋች፥ የበለዓምንም እግር ከቅጥሩ ጋር አጣበቀች፤ እርሱም ደግሞ መታት።,ወተምዕዐ መዐተ እግዚአብሔር እስመ ሖረ ውእቱ ወተንሥአ መልአከ እግዚአብሔር ይትዓቀፎ ወውእቱሰ ይጼዐን ዲበ አድግቱ ወክልኤቱ ደቁ ምስሌሁ ።,"And God's anger was kindled because he went: and the angel of the LORD stood in the way for an adversary against him. Now he was riding upon his ass, and his two servants were with him." +የእግዚአብሔርም መልአክ ወደ ፊት ሄደ፥ በቀኝና በግራ መተላለፊያ በሌለበት በጠባብ ስፍራ ቆመ።,ወሶበ ርእየቶ ይእቲ አድግት ለመልአከ እግዚአብሔር ይቀውም ውስተ ፍኖት ወሰይፍ ምሉኅ ውስተ እዴሁ ተግሕሠት ይእቲ አድግት እምነ ፍኖት ወሖረት ውስተ ገዳም ወዘበጣ ለይእቲ አድግት በበትር ከመ ይግብኣ ውስተ ፍኖት ።,"And the ass saw the angel of the LORD standing in the way, and his sword drawn in his hand: and the ass turned aside out of the way, and went into the field: and Balaam smote the ass, to turn her into the way." +አህያይቱም የእግዚአብሔርን መልአክ አየች፥ ከበለዓምም በታች ተኛች፤ በለዓምም እጅግ ተቈጣ፥ አህያይቱንም በበትሩ ደበደባት።,ወቆመ መልአከ እግዚአብሔር ማእከለ ፀቈን ዘዓጸደ ወይን ፀቈን እምለፌ ወፀቈን እምለፌ ።,"But the angel of the LORD stood in a path of the vineyards, a wall being on this side, and a wall on that side." +እግዚአብሔርም የአህያይቱን አፍ ከፈተ፥ በለዓምንም። ሦስት ጊዜ የመታኸኝ ምን አድርጌብህ ነው? አለችው።,ወሶበ ርእየቶ ይእቲ አድግት ለመልአከ እግዚአብሔር ተጠውቀት በፀቈን ወመለጠቶ እግ�� ለበለዓም ወደገመ ዓዲ ዘቢጦታ ።,"And when the ass saw the angel of the LORD, she thrust herself unto the wall, and crushed Balaam's foot against the wall: and he smote her again." +በለዓምም አህያይቱን። ስላላገጥሽብኝ ነው፤ በእጄስ ሰይፍ ቢኖር አሁን በገደልሁሽ ነበር አላት።,ወደገመ መልአከ እግዚአብሔር ወሖረ ወቆመ ውስተ መካን ጸቢብ ኀበ አልቦ ምግሐሠ ኢለየማን ወኢለፀጋም ።,"And the angel of the LORD went further, and stood in a narrow place, where was no way to turn either to the right hand or to the left." +አህያይቱም በለዓምን። ከብዙ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የምትቀመጥብኝ አህያህ አይደለሁምን? በውኑ እንዲህ አደርግ ዘንድ ልማዴ ነበረን? አለችው። እርሱም። እንዲህ አላደረግሽብኝም አላት።,ወሶበ ርእየቶ ይእተ አድግት ለመልአከ እግዚአብሔር በረከት በታሕቴሁ ለበለዓም ወዘበጣ በበትር ለይእቲ አድግት ።,"And when the ass saw the angel of the LORD, she fell down under Balaam: and Balaam's anger was kindled, and he smote the ass with a staff." +እግዚአብሔርም የበለዓምን ዓይኖች ከፈተ፤ የእግዚአብሔርን መልአክ በመንገድ ላይ ቆሞ የተመዘዘም ሰይፍ በእጁ ይዞ አየ፤ ሰገደም፥ በግምባሩም ወደቀ።,ወፈትሐ እግዚአብሔር አፉሃ ለይእቲ አድግት ወትቤሎ ለበለዓም ምንተ ረሰይኩከ ከመ ትዝብጠኒ ናሁ ሣልስከ ዝንቱ ።,"And the LORD opened the mouth of the ass, and she said unto Balaam, What have I done unto thee, that thou hast smitten me these three times?" +የእግዚአብሔርም መልአክ። አህያህን ሦስት ጊዜ ለምን መታህ? እነሆ፥ መንገድህ በፊቴ ጠማማ ነውና እቋቋምህ ዘንድ ወጥቼአለሁ፤,ወይቤላ በለዓም ለይእቲ አድግት እስመ ተሳለቂ ላዕሌየ ወሶበ ብየ መጥባኅተ ውስተ እዴየ ወዳእኩ እምረገዝኩኪ ።,"And Balaam said unto the ass, Because thou hast mocked me: I would there were a sword in mine hand, for now would I kill thee." +አህያይቱም አይታኝ ከፊቴ ሦስት ጊዜ ፈቀቅ አለች፤ ከፊቴስ ፈቀቅ ባላለች በእውነት አሁን አንተን በገደልሁህ፥ እርስዋንም ባዳንኋት ነበር አለው።,ወትቤሎ ይእቲ አድግት ለበለዓም አኮኑ አነ ይእቲ ኦድግትከ እንተ ትፄዐን እምንእስከ እስከ ዮም ወዛቲ ዕለት ቦኑ አመ ተዐውሮ ተዐወርኩከ ወገበርኩ ላዕሌከ ከመዝ ወይቤላ አልቦ ።,"And the ass said unto Balaam, Am not I thine ass, upon which thou hast ridden ever since I was thine unto this day? was I ever wont to do so unto thee? And he said, Nay." +በለዓምም የእግዚአብሔርን መልአክ። በድያለሁ፤ አንተ በመንገድ ላይ በፊቴ እንደቆምህብኝ አላወቅሁም፤ እንግዲህም አሁን አትወድድ እንደ ሆነ እመለሳለሁ አለው።,ወከሠተ እግዚአብሔር አዕይንቲሁ ለበለዓም ወርእዮ ለመልአከ እግዚአብሔር እንዘ ይቀውም ውስተ ፍኖት ወመጥባኅት ምልኅት ውስተ እዴሁ ወደነነ ወሰገደ ሎቱ በገጹ ።,"Then the LORD opened the eyes of Balaam, and he saw the angel of the LORD standing in the way, and his sword drawn in his hand: and he bowed down his head, and fell flat on his face." +የእግዚአብሔርም መልአክ በለዓምን። ከሰዎቹ ጋር ሂድ፥ ነገር ግን የምናገርህን ቃል ብቻ ትናገራለህ አለው። በለዓምም ከባላቅ አለቆች ጋር ሄደ።,ወይቤሎ መልአከ እግዚአብሔር ለምንት ዘበጥካሃ ለአድግትከ ናሁ ሣልስከ ዝንቱ ወናሁ አነ ወፃእኩ ከመ እትዓቀፍከ እስመ ኢኮነት ርትዕተ ፍኖትከ ቅድሜየ ወሶበ ርእየተኒ አድግትከ ተግሕሠት እምኔየ ወናሁ ሣልስ ዝንቱ ።,"And the angel of the LORD said unto him, Wherefore hast thou smitten thine ass these three times? behold, I went out to withstand thee, because thy way is perverse before me:" +ባላቅም በለዓም እንደ መጣ በሰማ ጊዜ በአርኖን ዳር ዳርቻ በመጨረሻ ወዳለችው ወደ ሞዓብ ከተማ ሊገናኘው ወጣ።,ወሶበ አኮ ዘተግሕሠት እምኔየ እምወዳእኩ ቀተልኩከ ይእዜ ወኪያሃሰ እምአሕየውክዋ ።,"And the ass saw me, and turned from me these three times: unless she had turned from me, surely now also I had slain thee, and saved her alive." +ባላቅም በለዓምን። በውኑ አንተን ለመጥራት አልላክ��ብህምን? ለምንስ ወደ እኔ አልመጣህም? በውኑ አንተን ለማክበር እኔ አልችልምን? አለው።,ወይቤሎ በለዓም ለመልአከ እግዚአብሔር አበስኩ እስመ ኢያእመርኩ ከመ አንተ ተቃወምከኒ ቅድሜየ ውስተ ፍኖት ወይእዜኒ ለእመ ኢትፈቅድ እግባእ ።,"And Balaam said unto the angel of the LORD, I have sinned; for I knew not that thou stoodest in the way against me: now therefore, if it displease thee, I will get me back again." +በለዓምም ባላቅን። እነሆ፥ ወደ አንተ መጥቼአለሁ፤ በውኑ አሁን አንዳችን ነገር እናገር ዘንድ እችላለሁን? እግዚአብሔር በአፌ የሚያደርገውን ቃል እርሱን እናገራለሁ አለው።,ወይቤሎ መልአከ እግዚአብሔር ለበለዓም ሑር ምስለ እሉ ሰብእ ወባሕቱ ቃለ ዘእቤለከ ኪያሁ ተዐቀብ ለነቢብ ወሖረ በለዓም ምስለ መላእክተ በላቅ ።,"And the angel of the LORD said unto Balaam, Go with the men: but only the word that I shall speak unto thee, that thou shalt speak. So Balaam went with the princes of Balak." +በለዓምም ከባላቅ ጋር ሄደ፥ ወደ ቂርያት ሐጾትም መጡ።,ወሶበ ሰምዐ በላቅ ከመ መጽአ በለዓም ወፅአ ተቀበሎ ውስተ ሀገረ ሞአብ እንተ ደወለ አርኖን እንተ ሀለወት ውስተ አሐዱ ኅብር እምደወሎሙ ።,"And when Balak heard that Balaam was come, he went out to meet him unto a city of Moab, which is in the border of Arnon, which is in the utmost coast." +ባላቅም በሬዎችንና በጎችን አርዶ ወደ በለዓም ከእርሱም ጋር ወዳሉት አለቆች ላከ።,ወይቤሎ ባላቅ ለበለዓም አኮኑ ለአኩ ለከ ይጸውዑከ ለምንት ኢመጻእከ ኀቤየ እምኢክህልኩኑ አክብሮተከ ።,"And Balak said unto Balaam, Did I not earnestly send unto thee to call thee? wherefore camest thou not unto me? am I not able indeed to promote thee to honour?" +በነጋውም ባላቅ በለዓምን ይዞ ወደ በኣል ኮረብታ መስገጃ አወጣው፤ በዚያም ሆኖ የሕዝቡን ዳርቻ አየ።,ወይቤሎ በለዓም ለባላቅ ናሁ መጻእኩ ኀቤከ ይእዜኒ እክል ነቢበ ቃለ ዘወደየ እግዚአብሔር ውስተ ኦፉየ ወኪያሁ እትዓቀብ ለነቢብ ።,"And Balaam said unto Balak, Lo, I am come unto thee: have I now any power at all to say any thing? the word that God putteth in my mouth, that shall I speak." +ከዮሴፍ ልጆች ወገኖች የምናሴ ልጅ የማኪር ልጅ የገለዓድ ልጆች ወገን አለቆች ቀረቡ፥ በሙሴና በእስራኤልም ልጆች አባቶች አለቆች ፊት ተናገሩ፤,ወመጽኡ መላእክተ ነገደ ቤተ አቡሁ ለገላአድ ወልደ ማኪር ወልደ መናሴ ዘእምነገደ ደቂቀ ዮሴፍ ወይቤሉ ቅድመ ሙሴ ወቅድመ እልዓዛር ካህን ወቅድመ መላእክተ አብያተ አበዊሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"And the chief fathers of the families of the children of Gilead, the son of Machir, the son of Manasseh, of the families of the sons of Joseph, came near, and spake before Moses, and before the princes, the chief fathers of the children of Israel:" +አሉም። ምድሪቱን ለእስራኤል ልጆች ርስት አድርገህ በዕጣ ከፍለህ ትሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር አንተን ጌታችንን አዘዘህ፤ እግዚአብሔርም የወንድማችንን የሰለጰዓድን ርስት ለሴቶች ልጆቹ ትሰጥ ዘንድ አንተን ጌታችንን አዘዘ።,ወይቤሉ አዘዞ እግዚአብሔር ለእግዚእነ ከመ የሀቦሙ ምድረ ርስቶሙ በበ መክፈልቶሙ ለደቂቀ እስራኤል ወአዘዞ እግዚአብሔር ለእግዚእነ ከመ የሀቦን መክፈልቶ ለሰልጰአድ እኁነ ለአዋልዲሁ ።,"And they said, The LORD commanded my lord to give the land for an inheritance by lot to the children of Israel: and my lord was commanded by the LORD to give the inheritance of Zelophehad our brother unto his daughters." +ከሌላም ከእስራኤል ልጆች ነገድ ባል ቢያገቡ፥ ርስታቸው ከአባቶቻችን ርስት ይነቀላል፥ እነርሱም ለሚሆኑበት ለሌላው ነገድ ርስት ይጨመራል፤ እንደዚህም የርስታችን ዕጣ ይጐድላል።,ወይኩናሆሙ አንስቲያሆሙ ለ፩እምነገዶሙ ለደቂቀ እስራኤል ወይወፅእ መክፈልቶን እምውስተ መክፈልተ አበዊነ ወይትዌሰክ ውስተ ካልእ መክፈልተ ነገድ ኀበ አውሰባ ወይወፅእ እምውስተ መክፈልተ ርስትነ ።,"And if they be married to any of the sons of the other tribes of the children of Israel, then shall their inheritance be taken from the inheritance of our fathers, and shall be put to the inheritance of the tribe whereunto they are received: so shall it be taken from the lot of our inheritance." +ለእስራኤልም ልጆች ኢዮቤልዩ በመጣ ጊዜ ርስታቸው ለሚሆኑበት ነገድ ርስት ይጨመራል፤ እንደዚህም ርስታቸው ከአባቶቻችን ነገድ ርስት ይጐድላል።,ለእመ ይከውን ይፃእ እምደቂቀ እስራኤል ወይግባእ ርስቶሙ ውስተ ርስተ ካልእ ነገድ ኀበ አውሰባ እስመ ናሁ ይወፅእ እምውስተ ርስቶሙ ወመክፈልቶሙ ለነገደ አበዊነ ።,"And when the jubile of the children of Israel shall be, then shall their inheritance be put unto the inheritance of the tribe whereunto they are received: so shall their inheritance be taken away from the inheritance of the tribe of our fathers." +ሙሴም የእስራኤልን ልጆች እንደ እግዚአብሔር ቃል እንዲህ ብሎ አዘዛቸው። የዮሴፍ ልጆች ነገድ በእውነት ተናገሩ።,ወአዘዞሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል በትእዛዘ እግዚአብሔር ወይቤሎሙ እስመ ከመዝ ይቤሉ ነገደ ደቂቀ ዮሴፍ ።,"And Moses commanded the children of Israel according to the word of the LORD, saying, The tribe of the sons of Joseph hath said well." +እግዚአብሔር ስለ ሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች ያዘዘው ነገር ይህ ነው፤ የወደዱትን ያግቡ፤ ነገር ግን ከአባታቸው ነገድ ብቻ ያግቡ።,ዝንቱ ውእቱ ቃል ዘአዘዞን እግዚአብሔር ለአዋልደ ሰልጰአድ ወይቤ ዘአደሞን በቅድሜሆን ለያውስባ ወዳእሙ እምውስተ ነገደ አበዊሆን ለያውስባ,"This is the thing which the LORD doth command concerning the daughters of Zelophehad, saying, Let them marry to whom they think best; only to the family of the tribe of their father shall they marry." +እንደዚህም የእስራኤል ልጆች ርስት ከነገድ ወደ ነገድ ምንም አይተላለፍ፤ ከእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ ወደ አባቶቹ ነገድ ርስት ይጠጋ።,ወኢይግባእ ርስቶሙ ለደቂቀ እስራኤል እምነገድ ለነገድ እስመ አሐዱ አሐዱ እምኔሆሙ ውስተ ርስተ አበዊሆሙ ይትልዉ ደቂቀ እስራኤል ።,So shall not the inheritance of the children of Israel remove from tribe to tribe: for every one of the children of Israel shall keep himself to the inheritance of the tribe of his fathers. +ከእስራኤልም ልጆች እያንዳንዱ ሰው የአባቶቹን ርስት ይወርስ ዘንድ፥ ከእስራኤል ልጆች ነገድ ሁሉ ርስት ያላት ሴት ልጅ ሁሉ ከአባትዋ ነገድ ባል ታግባ።,ወኵሉ ወለት እንተ ተኅሥሥ ርስተ እምነ ደቂቀ እስራኤል አሐደ እምውስተ ነገዶን ለያውስባ ከመ ይኅሥሡ ደቂቀ እስራኤል አሐዱ አሐዱ እምኔሆሙ ርስተ አበዊሆሙ ።,"And every daughter, that possesseth an inheritance in any tribe of the children of Israel, shall be wife unto one of the family of the tribe of her father, that the children of Israel may enjoy every man the inheritance of his fathers." +እንደዚህም ከአንድ ነገድ ወደ ሌላ ነገድ ምንም ርስት አይተላለፍ ከእስራኤልም ልጆች ነገድ እያንዳንዱ ወደ ርስቱ ይጠጋ።,ወኢይግባእ ርስት እምነገድ ውስተ ካልእ ነገድ አላ ፩፩ውስተ መክፈልቶሙ ይትልዉ ደቂቀ እስራኤል ።,Neither shall the inheritance remove from one tribe to another tribe; but every one of the tribes of the children of Israel shall keep himself to his own inheritance. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው እንዲሁ የሰለጰዓድ ሴቶች ልጆች አደረጉ።,ወአውሰባ አዋልደ ሰልጰአድ ዘእምደቂቀ ቅሩቦን ዘእምውስተ ነገደ ደቂቀ መናሴ ደቂቀ ዮሴፍ ፤,"Even as the LORD commanded Moses, so did the daughters of Zelophehad:" +የሰለጰዓድ ልጆች ማህለህ፥ ቲርጻ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ኑዓ ከአባታቸው ወንድሞች ልጆች ጋር ተጋቡ።,መሐላ ወቴርሳ ወሔግላ ወሜልካ ወኑሐ ወገብአ መክፈልቶን ውስተ ነገደ ሕዝበ አበዊሆን ።,"For Mahlah, Tirzah, and Hoglah, and Milcah, and Noah, the daughters of Zelophehad, were married unto their father's brothers' sons:" +ከዮሴፍ ልጅ ከምናሴ ልጆች ወገኖች ባሎቻቸውን አገቡ፥ ርስታቸውም በአባታቸው ነገድ ጸና።,ዝንቱ ውእቱ ትእዛዝ ወኵነኔ ወፍትሕ ዘአዘዘ እግዚአብሔር በእደ ሙሴ በዐረቢሃ ለሞአብ በኀበ ዮርዳንስ ዘመንገለ ኢየሪኮ ።,"And they were married into the families of the sons of Manasseh the son of Joseph, and their inheritance remained in the tribe of the family of their father." +የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ በመጀመሪያው ወር ወደ ጺን ምድረ በዳ መጡ፤ ሕዝቡም በቃዴስ ተቀመጡ፤ ማርያምም በዚያ ሞተች፥ በዚያም ተቀበረች።,ወበጽሑ ደቂቀ እስራኤል ኵሉ ተዓይኒሆሙ ውስተ ገዳም ዘፂን በቀዳሚ ወርኅ ወነበረ ሕዝብ ውስተ ቃዴስ ወሞተት በህየ ማርያም ወተቀብረት ህየ ።,"Then came the children of Israel, even the whole congregation, into the desert of Zin in the first month: and the people abode in Kadesh; and Miriam died there, and was buried there." +ለማኅበሩም ውኃ አልነበረም፤ በሙሴና በአሮንም ላይ ተሰበሰቡ።,ወኦልቦቱ ማየ ለትዕይንት ወተጋብኡ ላዕለ ሙሴ ወላዕለ አሮን ።,And there was no water for the congregation: and they gathered themselves together against Moses and against Aaron. +ሕዝቡም ሙሴን ተጣሉት፥ እንዲህም ብለው ተናገሩት። ወንድሞቻችን በእግዚአብሔር ፊት በሞቱ ጊዜ እኛም ምነው በሞትን ኖሮ!,ወፀአልዎ ሕዝብ ለሙሴ ወይቤልዎ ኀየሰነ ንሙት በሞተ አኀዊነ በቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the people chode with Moses, and spake, saying, Would God that we had died when our brethren died before the LORD!" +እኛ ከብቶቻችንም በዚያ እንሞት ዘንድ የእግዚአብሔርን ጉባኤ ወደዚህ ምድረ በዳ ለምን አመጣችሁ?,ወለምንት አውፃእክሙ ትዕይንቶ ለእግዚአብሔር ውስተ ዝንቱ ገዳም ከመ ትቅትሉነ ወለእንስሳነሂ ።,"And why have ye brought up the congregation of the LORD into this wilderness, that we and our cattle should die there?" +ወደዚህ ክፉ ስፍራ ታመጡን ዘንድ ከግብፅ ለምን አወጣችሁን? ዘርና በለስ ወይንም ሮማንም የሌለበት ስፍራ ነው፤ የሚጠጣም ውኃ የለበትም።,ወለምንት ዝንቱ ዘአውፃእክሙነ እምነ ግብጽ ከመ ታምጽኡነ ውስተ ዝንቱ መካን እኩይ መካን ዘኢይዘራእ ወዘአልቦ በለሰ ወአልቦቱ አዕጻደ ወይን ወአልቦ ሮማን ወአልቦ ማየ ለሰትይ ።,"And wherefore have ye made us to come up out of Egypt, to bring us in unto this evil place? it is no place of seed, or of figs, or of vines, or of pomegranates; neither is there any water to drink." +ሙሴና አሮንም ከጉባኤው ፊት ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ሂደው በግምባራቸው ወደቁ፤ የእግዚአብሔርም ክብር ተገለጠላቸው።,ወመጽኡ ሙሴ ወአሮን እምቅድመ ገጾሙ ለትዕይንት ኀበ ኆኅተ ደብተራ ዘመርጡል ወወድቁ በገጾሙ ወአስተርአየ ስብሐተ እግዚአብሔር ሎሙ ።,"And Moses and Aaron went from the presence of the assembly unto the door of the tabernacle of the congregation, and they fell upon their faces: and the glory of the LORD appeared unto them." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +በትርህን ውሰድ፤ አንተና ወንድምህ አሮን ማኅበሩን ሰብስቡ፥ ድንጋዩም ውኃን እንዲሰጥ እነርሱ ሲያዩ ተናገሩት፤ ከድንጋዩም ውኃ ታወጣላቸዋለህ፤ እንዲሁም ማኅበሩን ከብቶቻቸውንም ታጠጣላቸዋለህ።,ንሥኣ ለእንታክቲ በትር ወአስተጋብኡ ትዕይንተ አንተ ወአሮን እኁከ ወበልዋ ለኰኵሕ በቅድሜሆሙ ወትሁብ ማያ ወታወፅኡ ሎሙ ማየ እምውስተ ኰኵሕ ወታሰትዩ ትዕይንተ ወእንስሳሆሙኒ ።,"Take the rod, and gather thou the assembly together, thou, and Aaron thy brother, and speak ye unto the rock before their eyes; and it shall give forth his water, and thou shalt bring forth to them water out of the rock: so thou shalt give the congregation and their beasts drink." +ሙሴም እንደ ታዘዘ በትሩን ከእግዚአብሔር ፊት ወሰደ።,ወነሥአ ሙሴ ለይእቲ በትር እንተ እምቅድሜሁ ለእግዚአብሔር በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ።,"And Moses took the rod from before the LORD, as he commanded him." +ሙሴና አሮንም ጉባኤውን በድንጋዩ ፊት ሰብስበው። እናንተ ዓመፀኞች፥ እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ ከዚህ ድንጋይ ውኃን እናወጣላችኋለን? አላቸው።,ወአስተጋብእዎሙ ሙሴ ወአሮን ለትዕይንት ቅድሜሃ ለይእቲ ኰኵሕ ወይቤሎሙ ስምዑኒ ከሓድያን ቦኑ እምነ ዛቲ ��ኵሕ ናወፅእ ለክሙ ማየ ።,"And Moses and Aaron gathered the congregation together before the rock, and he said unto them, Hear now, ye rebels; must we fetch you water out of this rock?" +ሙሴም እጁን ዘርግቶ ድንጋዩን ሁለት ጊዜ በበትሩ መታው፤ ብዙም ውኃ ወጣ፥ ማኅበሩም ከብቶቻቸውም ጠጡ።,ወአልዐለ ሙሴ እዴሁ ወዘበጣ ለይእቲ ኰኵሕ በእንታክቲ በትር ካዕበ ወወፅአ ማይ ብዙኅ ወሰትዩ ትዕይንት ወእንሳሆሙኒ ።,"And Moses lifted up his hand, and with his rod he smote the rock twice: and the water came out abundantly, and the congregation drank, and their beasts also." +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን። በእስራኤል ልጆች ፊት ትቀድሱኝ ዘንድ በእኔ አላመናችሁምና ስለዚህ ወደ ሰጠኋቸው ምድር ይህን ጉባኤ ይዛችሁ አትገቡም አላቸው።,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን እስመ ኢአመንክሙ ከመ ትቀድሱኒ ቅድሜሆሙ ለደቂቀ እስራኤል በበይነ ዝንቱ ኢታበውእዎሙ አንትሙ ለዛቲ ትዕይንት ውስተ ምድር እንተ አነ ወሀብክዎሙ ።,"And the LORD spake unto Moses and Aaron, Because ye believed me not, to sanctify me in the eyes of the children of Israel, therefore ye shall not bring this congregation into the land which I have given them." +የእስራኤል ልጆች በእግዚአብሔር ላይ ጠብ ያደረጉበት፥ እርሱም ቅዱስ መሆኑን የገለጠበት ይህ የመሪባ ውኃ ነው።,ወዝንተ ማይ ዘቅስት ውእቱ እስመ ተዋቀሱ ደቂቀ እስራኤል ቅድመ እግዚአብሔር ።,"This is the water of Meribah; because the children of Israel strove with the LORD, and he was sanctified in them." +ሙሴም ከቃዴስ ወደ ኤዶምያስ ንጉሥ መልእክተኞችን እንዲህ ብሎ ላከ። ወንድምህ እስራኤል እንዲህ ይላል። ያገኘንን መከራ ሁሉ አንተ ታውቃለህ፤,ወፈነወ ሙሴ መላእክተ እምነ ቃዴስ ኀበ ንጉሠ ኤዶም እንዘ ይብል ከመዝአ ይቤአ እኁከአ እስራኤል ለሊከ ታአምር ኵሎ ሕማመነ ዘረከብነ ።,"And Moses sent messengers from Kadesh unto the king of Edom, Thus saith thy brother Israel, Thou knowest all the travail that hath befallen us:" +አባቶቻችን ወደ ግብፅ ወረዱ፥ በግብፅም እጅግ ዘመን ተቀመጥን ግብፃውያንም እኛንና አባቶቻችንን በደሉ፤,ወወረዱ አበዊነ ውስተ ግብጽ ወነበሩ ውስተ ግብጽ ብዙኀ መዋዕለ ወሣቀዩነ ግብጽ ወለአበዊነሂ ።,"How our fathers went down into Egypt, and we have dwelt in Egypt a long time; and the Egyptians vexed us, and our fathers:" +ወደ እግዚአብሔርም በጮኽን ጊዜ ድምፃችንን ሰማ፥ መልአክንም ሰድዶ ከግብፅ አወጣን፤ እነሆም፥ በምድርህ ዳርቻ ባለችው ከተማ በቃዴስ ተቀምጠናል።,ወጸራኅነ ኀበ እግዚአብሔር ወሰምዐ እግዚአብሔር ቃለነ ወፈነወ መልአኮ ወአውጽአነ እምነ ግብጽ ወይእዜኒ ሀለውነ ውስተ ሀገር ቃደስ ውስተ ደወለ ብሔርከ ።,"And when we cried unto the LORD, he heard our voice, and sent an angel, and hath brought us forth out of Egypt: and, behold, we are in Kadesh, a city in the uttermost of thy border:" +እባክህ፥ በምድርህ ላይ እንለፍ፤ ወደ እርሻም ወደ ወይንም አንገባም፥ ከጕድጓዶችም ውኃን አንጠጣም፤ በንጉሡ ጐዳና እንሄዳለን፥ ዳርቻህንም እስክናልፍ ድረስ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አንልም።,ወአኅልፈነ እንተ ምድርከ ወኢንኅልፍ እንተ ላዕለ ገራኅት ወኢላዕለ አዕጻደ ወይን ወኢንሰቲ እምዐዘቃት ማየ ፤ ፍኖተ መጽያኅተ ነሐውር ወኢንትገሐሥ ኢለየማንአ ወኢለፀጋምአ እስከአ ነኀልፍአ እምደወልከአ ።,"Let us pass, I pray thee, through thy country: we will not pass through the fields, or through the vineyards, neither will we drink of the water of the wells: we will go by the king's high way, we will not turn to the right hand nor to the left, until we have passed thy borders." +ኤዶምያስም። በሰይፍ እንዳልገጥምህ በምድሬ ላይ አታልፍም አለው።,ወይቤሎ ኤዶም ኢተኀልፍአ እንተአ ላዕሌየ ወእመአኮሰአ ንትቃተልአ እወጽእ እትቀበልከአ ።,"And Edom said unto him, Thou shalt not pass by me, lest I come out against thee with the sword." +የእስራኤልም ልጆች። በጐዳናው እንሄዳለን፥ እኔም ከብቶቼም ከውኃህ ብንጠጣ ዋጋውን እንከፍላለን፥ ሌላም ምንም አናደርግም፤ ብቻ በእግራችን እንለፍ አሉት።,ወይቤልዎ ደቂቀ እስራኤል እንተአ መንገለአ አድባር ንኅልፍ ወለእመኒ ሰተይነ እምነ ማይከ ንሕነ ወእንስሳነ ሤጦ ንሁበከ ወዝንቱሰ ኢኮነ ወኢምንተኒ እንተ መንገለ ደብርአ ንኅልፍአ ።,"And the children of Israel said unto him, We will go by the high way: and if I and my cattle drink of thy water, then I will pay for it: I will only, without doing any thing else, go through on my feet." +እርሱም። አታልፍም አለ። ኤዶምያስም በብዙ ሕዝብና በጽኑ እጅ ሊገጥመው ወጣ።,ወይቤ ኢትኅልፍአ እንተአ ላዕሌየአ ፤ ወወፅአ ኤዶም ተቀበሎ ምስለ ሰብእ ክቡድ ወበእድ ጽንዕት ።,"And he said, Thou shalt not go through. And Edom came out against him with much people, and with a strong hand." +ኤዶምያስም እስራኤል በዳርቻው እንዳያልፍ ከለከለ፤ ስለዚህ እስራኤል ከእርሱ ተመለሰ።,ወኢፈቀደ ኤዶም የሀቦ ለእስራኤል ምኅላፈ እንተ ደወሉ ወተግሕሰ እስራኤል እምኔሁ ።,Thus Edom refused to give Israel passage through his border: wherefore Israel turned away from him. +ከቃዴስም ተጓዙ፤ የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ወደ ሖር ተራራ መጡ።,ወግዕዙ እምነ ቃዴስ ወኀደሩ ደቂቀ እስራኤል ኵሉ ትዕይንት ውስተ ደብረ ሆር ።,"And the children of Israel, even the whole congregation, journeyed from Kadesh, and came unto mount Hor." +እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን በኤዶምያስ ምድር ዳርቻ ባለው በሖር ተራራ እንዲህ ብሎ ተናገራቸው።,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን በደብረ ሆር በመንገለ ደወለ ምድሩ ለኤዶም እንዘ ይብል ፤,"And the LORD spake unto Moses and Aaron in mount Hor, by the coast of the land of Edom, saying," +አሮን ወደ ወገኑ ይከማች፤ በመሪባ ውኃ ዘንድ በቃሌ ላይ ስለ ዐመፃችሁ ለእስራኤል ልጆች ወደ ሰጠኋት ምድር አይገባም።,ለይትወሰክ አሮን ኀበ ሕዝቡ እስመ ኢትበውኡ ውስተ ይእቲ ምድር እንተ አነ ወሀብክዎሙ ለደቂቀ እስራኤል እስመ አምዓዕክሙኒ በኀበ ማየ ቅስት ።,"Aaron shall be gathered unto his people: for he shall not enter into the land which I have given unto the children of Israel, because ye rebelled against my word at the water of Meribah." +አሮንና ልጁን አልዓዛርን ይዘህ ወደ ሖር ተራራ ላይ አምጣቸው፤,ንሥኦ ለአሮን ወለእልዓዛር ወልዱ ወአዕርጎሙ ውስተ ደብረ ሆር በቅድመ ኵሉ ትዕይንት ።,"Take Aaron and Eleazar his son, and bring them up unto mount Hor:" +ከአሮንም ልብሱን አውጣ፥ ልጁንም አልዓዛርን አልብሰው፤ አሮንም ወደ ወገኑ ይከማች፥ በዚያም ይሙት።,ወንሣእ አልባሲሁ ለአሮን እምላዕሌሁ ወአልብሶ ለአልዓዛር ወልዱ ወይትወሰክ አሮን ወይሙት በህየ ።,"And strip Aaron of his garments, and put them upon Eleazar his son: and Aaron shall be gathered unto his people, and shall die there." +ሙሴም እግዚአብሔር እንዳዘዘ አደረገ፤ ማኅበሩም ሁሉ እያዩ ወደ ሖር ተራራ ወጡ።,ወገብረ ሙሴ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ወአዕረጎሙ ውስተ ደብረ ሆር በቅድመ ኵሉ ትዕይንት ።,And Moses did as the LORD commanded: and they went up into mount Hor in the sight of all the congregation. +ሙሴም የአሮንን ልብስ አወጣ፥ ልጁንም አልዓዛርን አለበሰው፤ አሮንም በዚያ በተራራው ራስ ላይ ሞተ፤ ሙሴና አልዓዛርም ከተራራው ወረዱ።,ወነሥአ አልባሲሁ ለአሮን እምላዕሌሁ ወአልበሶ ለእልዓዛር ወልዱ ወሞተ አሮን በውስተ ርእሰ ደብር ወወረዱ ሙሴ ወእልዓዛር እምነ ደብር ።,"And Moses stripped Aaron of his garments, and put them upon Eleazar his son; and Aaron died there in the top of the mount: and Moses and Eleazar came down from the mount." +ማኅበሩም ሁሉ አሮን እንደ ሞተ ባዩ ጊዜ፥ የእስራኤል ቤት ሁሉ ለአሮን ሠላሳ ቀን አለቀሱ።,ወርእዩ ኵሉ ትዕይንት ከመ ሐለፈ አሮን ወበከይዎ ለአሮን ፴መዋዕለ ኵሉ ቤተ እስራኤል ።,"And when all the congregation saw that Aaron was dead, they mourned for Aaron thirty days, even all the house of Israel." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ እዘዛቸው። ወደ ከነዓን ምድር በገባችሁ ጊዜ፥ ርስት ትሆናችሁ ዘንድ በዕጣ የምትደርሳችሁ ምድር፥ በዳርቻዋ ያለች የከነዓን ምድር፥,አዝዞሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ናሁ ትበውኡ ውስተ ምድረ ከናአን አንትሙ ወርስትክሙ ይእቲ ለክሙ ምስለ አድዋሊሆሙ ።,"Command the children of Israel, and say unto them, When ye come into the land of Canaan; (this is the land that shall fall unto you for an inheritance, even the land of Canaan with the coasts thereof:)" +ይህች ናት፤ የደቡቡ ወገን ከጺን ምድረ በዳ በኤዶምያስ በኩል ይሆናል፤ የደቡቡም ዳርቻ ከጨው ባሕር ዳር በምሥራቅ በኩል ይጀምራል፤,ወይኩንክሙ ገቦሃ ዘመንገለ አዜብ እምገዳም ዘፂን እስከ ማእኀዘ ኤዶም ወይኩንክሙ ደወልክሙ ዘመንገለ አዜብ እምነ ገቦሃ ለባሕረ አሊቄ ዘመንገለ ጽባሕ ።,"Then your south quarter shall be from the wilderness of Zin along by the coast of Edom, and your south border shall be the outmost coast of the salt sea eastward:" +ዳርቻችሁም በአቅረቢም ዐቀበት በደቡብ በኩል ይዞራል ወደ ጺንም ያልፋል፤ መውጫውም በቃዴስ በርኔ በደቡብ በኩል ይሆናል፤ ወደ ሐጸርአዳር ይሄዳል ወደ ዓጽሞንም ያልፋል፤,ወየዐውደክሙ ደወላ ዘአዜብ እምነ ዐቀበ ዐቅረቦን ወይበጽሕ እስከ ሴናቅ ወይከውን ሞፃእቱ ለዘመንገለ አዜብ ቃዴስ ዘበርኔ ወይበውእ ውስተ አህጉረ አረድ ወይወፅእ እንተ አሴሞና ።,"And your border shall turn from the south to the ascent of Akrabbim, and pass on to Zin: and the going forth thereof shall be from the south to Kadeshbarnea, and shall go on to Hazaraddar, and pass on to Azmon:" +ዳርቻውም ከዓጽሞን ወደ ግብፅ ወንዝ ይዞራል፥ መውጫውም በባሕሩ በኩል ይሆናል።,ወየዐውድ ደወሉ እምነ አሴሞና ፈለገ ግብጽ ወይከውን ወሰኑ ባሕር ።,"And the border shall fetch a compass from Azmon unto the river of Egypt, and the goings out of it shall be at the sea." +ለምዕራብም ዳርቻ ታላቁ ባሕር ዳርቻችሁ ይሆናል፤ ይህ የምዕራብ ዳርቻችሁ ይሆናል።,ደወልክሙኒ ዘመንገለ ባሕር ትኩንክሙ ባሕር ዐባይ ወሰነክሙ ወዝንቱ ውእቱ ወሰንክሙ ዘመንገለ ባሕር ።,"And as for the western border, ye shall even have the great sea for a border: this shall be your west border." +የሰሜንም ዳርቻችሁ ይህ ይሆናል፤ ከታላቁ ባሕር ወደ ሖር ተራራ ምልክት ታመለክታላችሁ፤,ወዝንቱ ደወልክሙ ዘመንገለ መስዕ እምነ ባሕር ዐቢይ ወይትኌለቍ ለክሙ እንተ መንገለ ደብር ።,And this shall be your north border: from the great sea ye shall point out for you mount Hor: +ከሖርም ተራራ ወደ ሐማት መግቢያ ምልክት ታመለክታላችሁ የዳርቻውም መውጫ በጽዳድ ይሆናል፤,ወእምደብር እስከ ደብር ይትኌለቍ ለክሙ እንዘ ይበጽሕ እስከ ኤመት ወይከውን ሞፃእቱ *ደወለ ሰረደክ ።,From mount Hor ye shall point out your border unto the entrance of Hamath; and the goings forth of the border shall be to Zedad: +ዳርቻውም ወደ ዚፍሮን ያልፋል እስከ ሐጸርዔናንም ድረስ ይወጣል፤ ይህ የሰሜን ዳርቻችሁ ይሆናል።,ወይወፅእ ደወሉ ውስተ ዴፍሮና ወይከውን ሞፃእቱ * አርሴናይን ወበዝንቱ ይኩንክሙ ወሰንክሙ ዘመንገለ መስዕ ።,"And the border shall go on to Ziphron, and the goings out of it shall be at Hazarenan: this shall be your north border." +የምሥራቁንም ዳርቻችሁን ከሐጸርዔናን ወደ ሴፋማ ምልክት ታመለክታላችሁ፤,ወይትኌለቍ ለክሙ ደወልክሙ ዘጽባሕ እምነ አርሴናይን ዘሴፋማ ።,And ye shall point out your east border from Hazarenan to Shepham: +ዳርቻውም ከሴፋማ በዓይን ምሥራቅ ወዳለው ወደ ሪብላ ይወርዳል፤ እስከ ኪኔሬት የባሕር ወሽመጥ በምሥራቅ በኩል ይደርሳል፤,ወይወርድ ደወልክሙ እምነ ሴፋማ እስከ አርቤላ ወይትራከብ በዘባነ ባሕር ኬኔሬት እምጽባሕ ።,"And the coast shall go down from Shepham to Riblah, on the east side of Ain; and the border shall descend, and shall reach unto the side of the sea of Chinnereth eastward:" +ዳርቻውም ወደ ዮርዳኖስ ይወርዳል፥ መውጫውም በጨው ባሕር ይሆናል። ምድራችሁ እንደ ዳርቻ�� በዙሪያዋ ይህች ናት።,ወይወርድ ደወሉ ዲበ ዮርዳንስ ወይከውን ሞጻእቱ ባሕረ አሌቄ ወበዝንቱ ውእቱ ምድርክሙ ምስለ አድዋሊሃ ዘዐውዳ ።,"And the border shall go down to Jordan, and the goings out of it shall be at the salt sea: this shall be your land with the coasts thereof round about." +ሙሴም የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብሎ አዘዛቸው። እግዚአብሔር ለዘጠኝ ነገድ ተኩል ይሰጡአቸው ዘንድ ያዘዘ በዕጣ የምትወርሱአት ምድር ይህች ናት፤,ወነገሮሙ ሙሴ ለደቂቀ እስራኤል ወይቤሎሙ ዛቲ ይእቲ ምድርክሙ እንተ ትትዋረስዋ ወትትካፈልዋ በከመ አዘዘ እግዚአብሔር ከመ የሀብዎሙ ለትስዐቱ ነገድ ወለመንፈቀ ነገደ ማናሴ ።,"And Moses commanded the children of Israel, saying, This is the land which ye shall inherit by lot, which the LORD commanded to give unto the nine tribes, and to the half tribe:" +የሮቤልም ልጆች ነገድ በየአባቶቻቸው ቤት፥ የጋድም ልጆች ነገድ በየአባቶቻቸው ቤት፥ የምናሴም ነገድ እኩሌታ ርስታቸውን ወርሰዋል።,እስመ ነሥኡ ነገደ ደቂቀ ሮቤል ወነገደ ደቂቀ ጋድ በበ አብያተ አበዊሆሙ ወመንፈቀ ነገደ ማናሴ ነሥኡ መክፈልቶሙ ።,"For the tribe of the children of Reuben according to the house of their fathers, and the tribe of the children of Gad according to the house of their fathers, have received their inheritance; and half the tribe of Manasseh have received their inheritance:" +እነዚህ ሁለቱ ነገድና የአንዱ ነገድ እኩሌታ ርስታቸውን በዮርዳኖስ ማዶ በኢያሪኮ አንጻር በምሥራቅ በኩል ወረሱ።,ክልኤቱ ነገድ ወመንፈቀ ነገድ ሰለጡ መክፈልቶሙ በማዕዶተ ዮርዳንስ ዘኀበ ኢየሪኮ እምዘባኑ ዘመንገለ ጽባሕ ።,"The two tribes and the half tribe have received their inheritance on this side Jordan near Jericho eastward, toward the sunrising." +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ምድሪቱን ርስት አድርገው የሚከፍሉላችሁ ሰዎች ስማቸው ይህ ነው፤ ካህኑ አልዓዛርና የነዌ ልጅ ኢያሱ።,ዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለዕደው እለ ያስተካፍሉክሙ ይእተ ምድረ እልዓዛር ካህን ወኢየሱስ ወልደ ነዌ ።,"These are the names of the men which shall divide the land unto you: Eleazar the priest, and Joshua the son of Nun." +ምድሪቱንም ርስት አድርገው ይከፍሉ ዘንድ ከየነገዱ አንድ አንድ አለቃ ትወስዳላችሁ።,ወንሥኡ በበ አሐዱ አሐዱ መልአክ እምውስተ አሐዱ አሐዱ ነገድ ከመ ያስተዋርሱክሙዋ ለይእቲ ምድር ።,"And ye shall take one prince of every tribe, to divide the land by inheritance." +የሰዎቹም ስም ይህ ነው፤ ከይሁዳ ነገድ የዮፎኒ ልጅ ካሌብ፥,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለውእቶሙ ዕደው ዘእምነገደ ይሁዳ ካሌብ ወልደ ዬፎኒ ።,"And the names of the men are these: Of the tribe of Judah, Caleb the son of Jephunneh." +ከስምዖን ልጆች ነገድ የዓሚሁድ ልጅ ሰላሚኤል፥,ወዘእምነገደ ስምዖን ሰላሚየል ወልደ አሚዩድ ።,"And of the tribe of the children of Simeon, Shemuel the son of Ammihud." +ከብንያም ነገድ የኪስሎን ልጅ ኤልዳድ፥,ወዘእምነገደ ብንያሚ ኤልዳድ ወልደ አስሎን ።,"Of the tribe of Benjamin, Elidad the son of Chislon." +ከዳን ልጆች ንገድ አንድ አለቃ የዮግሊ ልጅ ቡቂ፥,ወዘእምነገደ ዳን ባ ቂ ወልደ ዬቅሊ መልአክ ።,"And the prince of the tribe of the children of Dan, Bukki the son of Jogli." +ከዮሴፍም ልጆች ከምናሴ ልጆች ነገድ አንድ አለቃ የሱፊድ ልጅ አኒኤል፥,ወዘእምደቂቀ ዮሴፍ ዘእምውስተ ነገደ ደቂቀ ማናሴ አንሔል ወልደ ሱፊድ መልአክ ።,"The prince of the children of Joseph, for the tribe of the children of Manasseh, Hanniel the son of Ephod." +ከኤፍሬም ልጆች ነገድ አንድ አለቃ የሺፍጣን ልጅ ቀሙኤል፥,ወዘእምነገደ ደቂቀ ኤፍሬም ቃሙሔል ወልደ ሳፋጣን መልአክ ።,"And the prince of the tribe of the children of Ephraim, Kemuel the son of Shiphtan." +ከዛብሎን ልጆች ነገድ አንድ አለቃ የፈርናክ ልጅ ኤሊሳፈን፥,ወዘእምነገደ ደቂቀ ዛቡሎን ኤሊሳፈን ወልደ በርነክ መልአክ ።,"And the prince of the tribe of the children of Zebulun, Elizaphan the son of Parnach." +ከይሳኮር ልጆች ነገድ አንድ አለቃ የሖዛ ልጅ ፈልጢኤል፥,ወዘእምነገዶ ደቂቀ ይሳከር ፈልጢሔል ወልደ ሖዛ መልአክ ።,"And the prince of the tribe of the children of Issachar, Paltiel the son of Azzan." +ከአሴር ልጆች ነገድ አንድ አለቃ የሴሌሚ ልጅ አሒሁድ፥,ወዘእምነገደ ደቂቀ አሴር አኪሖር ወልደ ሴሌሚ መልአክ ።,"And the prince of the tribe of the children of Asher, Ahihud the son of Shelomi." +ከንፍታሌም ልጆች ነገድ አንድ አለቃ የዓሚሁድ ልጅ ፈዳሄል።,ወዘእምነገደ ደቂቀ ንፍታሌም ፈዳሔል ወልደ የሚዩድ መልአክ ።,"And the prince of the tribe of the children of Naphtali, Pedahel the son of Ammihud." +እግዚአብሔር በከነዓን ምድር ለእስራኤል ልጆች ርስታቸውን ይከፍሉ ዘንድ ያዘዛቸው እነዚህ ናቸው።,እሉ እሙንቱ እለ አዘዘ እግዚአብሔር ከመ ይስፍሩ ሎሙ ለእስራኤል ምድረ ከናአን ።,These are they whom the LORD commanded to divide the inheritance unto the children of Israel in the land of Canaan. +እግዚአብሔርም ሙሴን በዮርዳኖስ አጠገብ በኢያሪኮ አንጻር በሞዓብ ሜዳ እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ በዐረበ ሞአብ በኀበ ዮርዳንስ ዘመንገለ ኢየሪኮ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses in the plains of Moab by Jordan near Jericho, saying," +ሌዋውያን የሚቀመጡባቸውን ከተሞች ከርስታቸው ይሰጡ ዘንድ የእስራኤልን ልጆች እዘዛቸው፤ በከተሞቹም ዙሪያ ያለውን መሰምርያ ለሌዋውያን ስጡ።,አዝዞሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ የሀብዎሙ ለሌዋውያን እምውስተ ዘይትዋረሱ መክፈልቶሙ አህጉረ ዘውስቴቶን ይነብሩ ወአድያሚሆን ዘዐውዶን ለውእቶን አህጉር የሀብዎሙ ለሌዋውያን ።,"Command the children of Israel, that they give unto the Levites of the inheritance of their possession cities to dwell in; and ye shall give also unto the Levites suburbs for the cities round about them." +እነርሱም በከተሞቹ ውስጥ ይቀመጣሉ፤ መሰምርያቸውም ለከብቶቻቸው ለእንስሶቻቸውም ለእነርሱም ላለው ሁሉ ይሁን።,ወይኩኖሙ አህጉረ እለ ውስቴቶን ይነብሩ ወአዕጻዳቲሆን ይኩኖሙ ለላህሞሙ ወለእንስሳሆሙ ።,"And the cities shall they have to dwell in; and the suburbs of them shall be for their cattle, and for their goods, and for all their beasts." +ለሌዋውያንም የምትሰጡት የከተማ መሰምርያ በከተማው ዙሪያ ከቅጥሩ ወደ ውጭ አንድ ሺህ ክንድ ይሁን።,ወደወሎን ለአህጉር እለ ትሁብዎሙ ለሌዋውያን እምነ ሀገሩ ትሜጥኑ በአፍአ እምዐውዱ ፤,"And the suburbs of the cities, which ye shall give unto the Levites, shall reach from the wall of the city and outward a thousand cubits round about." +ከከተማው ውጭ በምሥራቅ በኩል ሁለት ሺህ ክንድ፥ በደቡብ በኩል ሁለት ሺህ ክንድ፥ በምዕራብ በኩል ሁለት ሺህ ክንድ፥ በሰሜንም በኩል ሁለት ሺህ ክንድ ትከነዳላችሁ፥ ከተማውም በመካከል ይሆናል፤ ይህም የከተሞቹ መሰምርያ ይሆንላቸዋል።,ዕሥራ ምእት በእመት እምዐረፍቱ ጽባሓዊ ለሀገር ወ፳፻በእመት እምገቦሁ ዘመንገለ አዜብ ወ፳፻በእመት እምገቦሁ ዘመንገለ ባሕር ወ፳፻በእመት እምገቦሁ ዘመንገለ መስዕ ወሀገሩ ማእከለ ዝንቱ ትኩንክሙ ወዘአምሳለ አህጉሮንሂ ።,"And ye shall measure from without the city on the east side two thousand cubits, and on the south side two thousand cubits, and on the west side two thousand cubits, and on the north side two thousand cubits; and the city shall be in the midst: this shall be to them the suburbs of the cities." +ለሌዋውያንም የምትሰጡአቸው ስድስቱ የመማፀኛ ከተሞች ናቸው፤ እነርሱም ነፍሰ ገዳይ ይሸሽባቸው ዘንድ የምትሰጡአቸው ናቸው፤ ከእነዚህም ሌላ አርባ ሁለት ከተሞች ትሰጣላችሁ።,ትሁብዎሙ ለሌዋውያን ስሱ አህጉረ ዘምስካይ ዘትፈልጡ ከመ ይኩኖ ምስካይ ህየ ለቀታሊ ወዘእንበለ እላንቱ ዘትሁብዎሙ ባዕደ አህጉረ አርብዓ ወክልኤ ።,"And among the cities which ye shall give unto the Levites there shall be six cities for refuge, which ye shall appoint for the manslayer, that he may flee thither: and to them ye shall add forty and two cities." +ለሌዋውያን የምትሰጡአቸው ከተሞች ሁሉ አርባ ስምንት ከተሞች ይሆናሉ፤ ከመሰምርያቸው ጋር ትሰጡአቸዋላችሁ።,ይከውን ኵሉ አህጉር ዘትሁብዎሙ ለሌዋውያን አርብዓ ወሰማኒ ወለእላንቱሂ አህጉር ምስለ አድያሚሆን ።,So all the cities which ye shall give to the Levites shall be forty and eight cities: them shall ye give with their suburbs. +ከእስራኤል ልጆች ርስት ለሌዋውያን የምትሰጡአቸውን ከተሞች እንዲሁ ስጡ፤ ከብዙዎቹ ብዙ፥ ከጥቂቶቹ ጥቂት ትወስዳላችሁ፤ እያንዳንዱ እንደ ወረሱት እንደ ርስታቸው መጠን ከከተሞቻቸው ለሌዋውያን ይሰጣሉ።,ወአህጉር ዘትሁብዎሙ እምውስተ መክፈልቶሙ ለደቂቀ እስራኤል እምውስተ ዘብዙ ኅ ብዙኅ ወእምውስተ ዘውሑድ ውሑድ እምውስተ ርስቶሙ ዘተከፍሉ ዘዘ አሐዱ እምኔሆሙ የሀብዎሙ እምውስተ ርስቶሙ ለሌዋውያን አህጉረ ።,And the cities which ye shall give shall be of the possession of the children of Israel: from them that have many ye shall give many; but from them that have few ye shall give few: every one shall give of his cities unto the Levites according to his inheritance which he inheriteth. +እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው።,ወነበቦ እግዚአብሔር ለሙሴ ወይቤሎ ፤,"And the LORD spake unto Moses, saying," +ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ወደ ከነዓን ምድር ዮርዳኖስን በተሻገራችሁ ጊዜ፥,ንግሮሙ ለደቂቀ እስራኤል ወበሎሙ ናሁ ተዐድዉ አንትሙ ዮርዳንስ ውስተ ምድረ ከናአን ።,"Speak unto the children of Israel, and say unto them, When ye be come over Jordan into the land of Canaan;" +በስሕተት ነፍስ የገደለ ወደዚያ ይሸሽ ዘንድ የመማፀኛ ከተሞች እንዲሆኑላችሁ ከተሞችን ለእናንት ለዩ።,ወፍልጡ ለክሙ አህጉረ ምስካይ ከመ ይኩንክሙ ኀበ ይሰኪ ህየ ቀታሊ ኵሉ ዘቀተለ ነፍሰ በኢያእምሮ ።,"Then ye shall appoint you cities to be cities of refuge for you; that the slayer may flee thither, which killeth any person at unawares." +ነፍሰ ገዳዩ በማኅበሩ ፊት ለፍርድ እስኪቆም ድረስ እንዳይሞት፥ ከተሞቹም ከደም ተበቃይ የመማፀኛ ከተሞች ይሁኑላችሁ።,ወይኩናክሙ ውእቶን አህጉር ምስካየ እምነ አበ ደም ከመ ኢይሙት ቀታሊ እስከ ይቀውም ቅድመ ትዕይንት ወይትሐተት ።,"And they shall be unto you cities for refuge from the avenger; that the manslayer die not, until he stand before the congregation in judgment." +የምትሰጡአቸውም ስድስቱ ከተሞች የመማፀኛ ከተሞች ይሁኑላችሁ።,ወውእቶን አህጉር እለ ትሁቡ ስሱ አህጉረ ምስካይ ይኩናክሙ ።,And of these cities which ye shall give six cities shall ye have for refuge. +በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞች ትሰጣላችሁ፥ በከነዓንም ምድር ሦስት ከተሞች ትሰጣላችሁ፤ የመማፀኛ ከተሞች ይሆናሉ።,ሠላሰ አህጉር ትፈልጡ በማዕዶተ ዮርዳንስ ወሠላሰ አህጉር ትፈልጡ በምድረ ከናአን ።,"Ye shall give three cities on this side Jordan, and three cities shall ye give in the land of Canaan, which shall be cities of refuge." +በስሕተት ነፍስ የገደለ ይሸሽበት ዘንድ እነዚህ ስድስት ከተሞች ለእስራኤል ልጆች በመካከላቸው ለሚቀመጡ እንግዶችና መጻተኞች መማፀኛ ይሆናሉ።,ምስካይ ይኩኖሙ ለደቂቀ እስራኤል ለግዩርኒ ወለፈላሲኒ ዘሀለወ ኀቤክሙ ፤,"These six cities shall be a refuge, both for the children of Israel, and for the stranger, and for the sojourner among them: that every one that killeth any person unawares may flee thither." +በብረት መሣርያ እስኪሞት ድረስ ቢመታው ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ፈጽሞ ይገደል።,ይኩኖሙ ምስካየ እላንቱ አህጉር ከመ ይስኪ ህየ ኵሉ ዘቀተለ መንፈሰ በኢያእምሮ ።,"And if he smite him with an instrument of iron, so that he die, he is a murderer: the murderer shall surely be put to death." +ሰውም በሚሞትበት በእጁ ባለው ድንጋይ ቢመታው የተመታውም ቢሞት፥ እርሱ ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ፈጽሞ ይገደል።,ወእመሰ በንዋየ ሐፂን ዘበጦ ወሞተ ቀታሊ ውእቱ ሞተ ለይሙት ዘቀተለ ።,"And if he smite him with throwing a stone, wherewith he may die, and he die, he is a murderer: the murderer shall surely be put to death." +ሰውም በሚሞትበት በእጁ ባለው በእንጨት መሣርያ ቢመታው የተመታውም ቢሞት፥ እርሱ ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ፈጽሞ ይገደል።,ወለእመኒ በእብን ወገሮ አው አውደቀ ላዕሌሁ እምውስተ እዴሁ ወሞተ ቀታሊ ውእቱ ሞተ ለይሙት ዘቀተለ ።,"Or if he smite him with an hand weapon of wood, wherewith he may die, and he die, he is a murderer: the murderer shall surely be put to death." +ደም ተበቃዩ ራሱ ነፍሰ ገዳዩን ይግደል፤ ባገኘው ጊዜ ይግደለው።,ወለእመኒ በንዋየ ዕፅ ዘበጦ ወሞተ አው አውደቀ ላዕሌሁ እምውስተ እዴሁ ወሞተ ቀታሊ ውእቱ ሞተ ለይሙት ዘቀተለ ።,"The revenger of blood himself shall slay the murderer: when he meeteth him, he shall slay him." +እስኪሞት ድረስ በጥላቻ ቢደፋው፥ ወይም ሸምቆ አንዳች ነገር ቢጥልበት፥,ወአበ ደም ለሊሁ ይቅትሎ ።,"But if he thrust him of hatred, or hurl at him by laying of wait, that he die;" +ወይም በጥላቻ እስኪሞት ድረስ በእጁ ቢመታው፥ የመታው ፈጽሞ ይገደል፤ ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ደም ተበቃዩ ባገኘው ጊዜ ነፍሰ ገዳዩን ይግደለው።,ወእመኒ ጸልኦ ይጸልኦ ወአውደቀ ላዕሌሁ ዘኮነ ንዋየ እንዘ ይፀንሖ ወሞተ ፤,"Or in enmity smite him with his hand, that he die: he that smote him shall surely be put to death; for he is a murderer: the revenger of blood shall slay the murderer, when he meeteth him." +ነገር ግን ያለ ጥላቻ ድንገት ቢደፋው፥ ሳይሸምቅም አንዳች ነገር ቢጥልበት፥,ቀታሊ ውእቱ ይቅትልዎ ለዘባጢ እስመ ቀታሊ ውእቱ ፤ ሞተ ለይሙት ዘቀተለ ወአበ ደም ለይቅትሎ በኀበ ረከቦ ።,"But if he thrust him suddenly without enmity, or have cast upon him any thing without laying of wait," +ወይም ሳያየው እስኪሞት ድረስ ሰው የሚሞትበትን ድንጋይ ቢጥልበት፥ ጠላቱም ባይሆን፥ ክፉም ያደርግበት ዘንድ ባይሻ፥,ወእመሰ ግብት ውእቱ እንዘ ኢይጸልእ ወአውደቀ ላዕሌሁ ዘኮነ ንዋየ እንዘ ኢይጸንሖ ፤,"Or with any stone, wherewith a man may die, seeing him not, and cast it upon him, that he die, and was not his enemy, neither sought his harm:" +ማኅበሩ በመቺውና በደም ተባቃዩ መካከል ፍርድን እንደዚሁ ይፍረድ፤,አው በዘ ኮነ እብን ወሞተ ቦቱ ወቀተሎ እንዘ ኢያአምር ወኢኮነ ጸላኢሁ ወኢይፈቅድ ያሕስም ላዕሌሁ ፤,Then the congregation shall judge between the slayer and the revenger of blood according to these judgments: +ማኅበሩም ነፍሰ ገዳዩን ከደም ተበቃዩ እጅ ያድነዋል፥ ማኅበሩም ወደ ሸሸበት ወደ መማፀኛ ከተማ ይመልሰዋል፤ በቅዱስ ዘይትም የተቀባው ዋነኛው ካህን እስኪሞት ድረስ በዚያ ይቀመጣል።,ወይሕትቱ ትዕይንት ማእከለ ቀታሊ ወማእከለ አበ ደም በከመ ዝንቱ ፍትሕ ።,"And the congregation shall deliver the slayer out of the hand of the revenger of blood, and the congregation shall restore him to the city of his refuge, whither he was fled: and he shall abide in it unto the death of the high priest, which was anointed with the holy oil." +ነፍሰ ገዳዩ ግን ከሸሸበት ከመማፀኛው ከተማ ዳርቻ ቢወጣ፥,ወያድኅንዎ ትዕይንት ለዘ ቀተለ እምነ አበ ደም ወይወስድዎ ትዕይንት ውስተ ሀገረ ምስካይ ኀበ ይሰኪ ወይነብር ህየ እስከ ይመውት ካህን ዐቢይ ዘቀብእዎ በቅብአ ቅድሳት ።,"But if the slayer shall at any time come without the border of the city of his refuge, whither he was fled;" +ደም ተበቃዩም ከመማፀኛው ከተማ ዳርቻ ውጭ ቢያገኘው፥ ደም ተበቃዩም ነፍሰ ገዳዩን ቢገድለው፥ የደም ዕዳ አይሆንበትም፤,ወለእመሰ ወፅአ አፍአ ቀታሊ ውእተ አድዋለ ሀገር እንተ ውስቴታ ሰከየ ህየ ፤,"And the revenger of blood find him without the borders of the city of his refuge, and the revenger of blood kill the slayer; he shall not be guilty of blood:" +ዋነኛው ካህን እስኪሞት ድረሰ በመማፀኛው ከተማ ውስጥ መቀመጥ ይገባው ነበርና። ዋነኛው ካህን ከሞተ በኋላ ግን ነፍሰ ገዳዩ ወደ ርስቱ ምድር ይመለሳል።,ወረከቦ አበ ደም በአፍአ ውስተ አድዋለ ሀገረ ምስካዩ ወቀተሎ አበ ደም ለቀታሊ አልቦ ጌጋየ ።,Because he should have remained in the city of his refuge until the death of the high priest: but after the death of the high priest the slayer shall return into the land of his possession. +እነዚህም ነገሮች ለልጅ ልጃችሁ በማደሪያችሁ ሁሉ ሥርዓትና ፍርድ ይሁኑላችሁ።,እስመ ውስተ ሀገረ ምስካዩ ይነብር አስከ ይመውት ካህን ዐቢይ ወእምድኅረ ሞተ ካህን ዐቢይ ይገብእ ውስተ ምድረ ብሔሩ ወከመዝ ይኩንክሙ ፍትሐ ኵነኔ በመዋዕሊክሙ በኵሉ በሓውርቲክሙ ።,So these things shall be for a statute of judgment unto you throughout your generations in all your dwellings. +ነፍሰ ገዳይ ሁሉ በምስክሮች አፍ ይገደላል፤ በአንድ ምስክር ግን ማናቸውንም ሰው መግደል አይገባም።,ኵሉ ዘቀተለ መንፈሰ ወዘለፎ ማኅተት ቅትልዎ ለቀታሊ ወስምዕ አሐዱ ኢይከውን ማሕተተ ለአቅትሎ መንፈስ ።,"Whoso killeth any person, the murderer shall be put to death by the mouth of witnesses: but one witness shall not testify against any person to cause him to die." +ሞት የተፈረደበትን ነፍሰ ገዳዩንም ለማዳን የነፍስ ዋጋ አትቀበሉ፤ እርሱ ፈጽሞ ይገደል።,ወኢትንሥኡ ቤዛ በእንተ ነፍስ በኀበ ቀታሊ ዘጌጋዩ ለመዊት ሞተ ለይሙት ።,"Moreover ye shall take no satisfaction for the life of a murderer, which is guilty of death: but he shall be surely put to death." +ዋነኛው ካህን ሳይሞት ወደ ምድሩ ይመለስ ዘንድ ወደ መማፀኛው ከተማ ከሸሸው የነፍስ ዋጋ አትቀበሉ።,ወኢትንሥኡ ቤዛ ከመ ታጕይይዎ ውስተ ሀገረ ምስካይ ከመ ይንበር ካዕበ ውስተ ምድር እስከ ይመውት ካህን ዐቢይ ።,"And ye shall take no satisfaction for him that is fled to the city of his refuge, that he should come again to dwell in the land, until the death of the priest." +ደም ምድሪቱን ያረክሳታልና የምትኖሩባትን ምድር አታርክሱአት፤ በደም አፍሳሹ ደም ካልሆነ በቀር ምድሪቱ ከፈሰሰባት ደም አትነጻም።,ወኢትግበርዋ ቀታሊተ ለምድርክሙ እንተ ውስቴታ ትነብሩ እስመ ውእቱ ደም ዘይሬስያ ቀታሊተ ለምድር ወኢትሰሪ ሎቱ ምድር ለዘ ከዐወ ደመ ላዕሌሃ ።,"So ye shall not pollute the land wherein ye are: for blood it defileth the land: and the land cannot be cleansed of the blood that is shed therein, but by the blood of him that shed it." +እኔ እግዚአብሔር በእስራኤል ልጆች መካከል አድራለሁና የምትኖሩባትን በመካከልዋም የማድርባትን ምድር አታርክሱአት።,ወኢትገምንዋ ለምድር እንተ ውስቴታ ትነብሩ ወእንተ ውስቴታ አነ አኀድር ምስሌክሙ እስመ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ዘየኀድር ማእከሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"Defile not therefore the land which ye shall inhabit, wherein I dwell: for I the LORD dwell among the children of Israel." +በደቡብም በኩል ተቀምጦ የነበረው ከነዓናዊው የዓራድ ንጉሥ በአታሪም መንገድ እስራኤል እንደ መጡ ሰማ፤ ከእስራኤልም ጋር ሰልፍ አደረገ ከእነርሱም ምርኮ ማረከ።,ወሰምዐ ከናአን ንጉሠ አራድ ዘይነብር ውስተ ገዳም ከመ መጽአ እስራኤል እንተ ፍኖተ አታርን ወተቀበሎሙ ለእስራኤል ወማህረኩ እምኔሆሙ ፄዋ ።,"And when king Arad the Canaanite, which dwelt in the south, heard tell that Israel came by the way of the spies; then he fought against Israel, and took some of them prisoners." +እስራኤልም ለእግዚአብሔር። እነዚህን አሳልፈህ በእጄ ብትሰጣቸው ከተሞቻቸውን እርም ብዬ አጠፋለሁ ብሎ ስእለት ተሳለ።,ወበፅዐ እስራኤል ብፅዓተ ለእግዚአብሔር ወይቤ ለእመ አግብኦ እግዚአብሔር ለዝንቱ ሕዝብ ሊተ አዐልሎ ሎቱ ወለአህጉሪሁ ።,"And Israel vowed a vow unto the LORD, and said, If thou wilt indeed deliver this people into my hand, then I will utterly destroy their cities." +እግዚአብሔርም የእስራኤልን ድምፅ ሰማ፥ ከነዓናውያንንም አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱንም ከተሞቻቸውንም እርም ብለው አጠፉ፤ የዚያንም ስፍራ ስም ሔርማ ብለው ጠሩት።,ወሰምዐ እግዚአብሔር ቃሎ ለእስራኤል ወአግብኦሙ ለከናአን ውስተ እደዊሆሙ ወአዕለልዎሙ ሎሙ ወለአህጉሪሆሙ ወሰመዩ ስሞ ለውእቱ መካን ማዕለልት ።,"And the LORD hearkened to the voice of Israel, and delivered up the Canaanites; and they utterly destroyed them and their cities: and he called the name of the place Hormah." +ከሖርም ተራራ ከኤዶምያስ ምድር ርቀው ሊዞሩ በኤርትራ ባሕር መንገድ ተጓዙ፤ የሕዝቡም ሰውነት ከመንገዱ የተነሣ ደከመ።,ወግዕዙ አፍአ እምነ ደብረ ሆር መንገለ ፍኖተ ባሕረ ኤርትራ ወዖድዎ ለምድረ ኤዶም ወተቈጥዐ ሕዝብ በፍኖት ።,"And they journeyed from mount Hor by the way of the Red sea, to compass the land of Edom: and the soul of the people was much discouraged because of the way." +ሕዝቡም በእግዚአብሔርና በሙሴ ላይ። በምድረ በዳ እንሞት ዘንድ ከግብፅ ለምን አወጣችሁን? እንጀራ የለም፥ ውኃ የለም፤ ሰውነታችንም ይህን ቀላል እንጀራ ተጸየፈ ብለው ተናገሩ።,ወሐመይዎ ለእግዚአብሔር ወለሙሴ ወይቤልዎ ለምንት አውፃእከነ እምነ ግብጽ ከመ ትቅትለነ በውስተ ዝንቱ ገዳም እስመ አልቦቱ እክለ ወአልቦቱ ማየ ወተቈጥዐት ነፍስነ በዝንቱ ኅብስት ዘአልቦ በቍዐ ።,"And the people spake against God, and against Moses, Wherefore have ye brought us up out of Egypt to die in the wilderness? for there is no bread, neither is there any water; and our soul loatheth this light bread." +እግዚአብሔርም በሕዝቡ ላይ እባቦችን ሰደደ፥ ሕዝቡንም ነደፉ፤ ከእስራኤልም ብዙ ሰዎች ሞቱ።,ወፈነወ እግዚአብሔር አርዌ ምድር ላዕለ ሕዝብ ዘይቀትሎሙ ወይነስኮሙ ለሕዝብ ወይመውቱ ሕዝብ ብዙኃን እምደቂቀ እስራኤል ።,"And the LORD sent fiery serpents among the people, and they bit the people; and much people of Israel died." +ሕዝቡም ወደ ሙሴ መጥተው። በእግዚአብሔርና በአንተ ላይ ስለ ተናገርን በድለናል፤ እባቦችን ከእኛ ያርቅልን ዘንድ ወደ እግዚአብሔር ጸልይልን አሉት።,ወመጽአ ሕዝብ ኀበ ሙሴ ወይቤልዎ አበስነ እስመ ሐመይናሁ ለእግዚአብሔር ወለከኒ ጸሊ እንከሰ ኀበ እግዚአብሔር ወያሴስል እምኔነ አርዌ ምድር ።,"Therefore the people came to Moses, and said, We have sinned, for we have spoken against the LORD, and against thee; pray unto the LORD, that he take away the serpents from us. And Moses prayed for the people." +ሙሴም ስለ ሕዝቡ ጸለየ። እግዚአብሔርም ሙሴን። እባብን ሠርተህ በዓላማ ላይ ስቀል፤ የተነደፈውም ሁሉ ሲያያት በሕይወት ይኖራል አለው።,ወጸለየ ሙሴ ኀበ እግዚአብሔር በእንተ ሕዝብ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ግበር ለከ አርዌ ወአንብሮ ኀበ ይትኤመሩ ወእምከመ ነሰከ አርዌ ምድር ሰብአ ኵሉ ዘተነስከ ለይርአዮ ወለይኅየው ።,"And the LORD said unto Moses, Make thee a fiery serpent, and set it upon a pole: and it shall come to pass, that every one that is bitten, when he looketh upon it, shall live." +ሙሴም የናሱን እባብ ሠርቶ በዓላማ ላይ ሰቀለ፤ እባብም የነደፈችው ሰው ሁሉ የናሱን እባብ ባየ ጊዜ ዳነ።,ወገብረ ሙሴ አርዌ ምድር ዘብርት ወአቀሞ ኀበ ይትኤመሩ ወኮነ እምከመ ነሰከ አርዌ ምድር ሰብአ ይኔጽሮ ለዝክቱ አርዌ ምድር ዘብርት ወየሐዩ ።,"And Moses made a serpent of brass, and put it upon a pole, and it came to pass, that if a serpent had bitten any man, when he beheld the serpent of brass, he lived." +የእስራኤልም ልጆች ተጓዙ፥ በኦቦትም ሰፈሩ።,ወግዕዙ ደቂቀ እስራኤል ወኀደሩ ውስተ ኦቦት ።,"And the children of Israel set forward, and pitched in Oboth." +ከኦቦትም ተጕዘው በሞዓብ ፊት ለፊት ባለችው ምድረ በዳ፥ በፀሐይ መውጫ በኩል፥ በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምነ ኦቦት ወኀደሩ ውስተ ኬልጋይ ማዕዶተ ውስተ ገዳም እንተ አንጻረ ገጹ ለሞአብ መንገለ ምሥራቀ ፀሐይ ።,"And they journeyed from Oboth, and pitched at Ijeabarim, in the wilderness which is before Moab, toward the sunrising." +ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።,ወግዕዙ እምህየ ወኀደሩ ውስተ ቈላተ ዛሬት ።,"From thence they removed, and pitched in the valley of Zared." +ከዚያም ተጕዘው ከአሞራውያን ዳርቻ በሚወጣው ምድረ በዳ ውስጥ በአሮኖን ማዶ ሰፈሩ፤ አሮኖን በሞዓብና በአሞራውያን መካከል ያለ የሞዓብ ዳርቻ ነውና።,ወግዕዙ እምህየ ወኀደሩ ውስተ ማዕዶተ አርኖን ዘይክዑ እምውስተ አድባር ዘአሞሬዎን እስመ ደወሎሙ ው���ቱ ለሞአብ ወማእከለ ሞአብ ወማእከለ አሞሬዎን ውእቱ ።,"From thence they removed, and pitched on the other side of Arnon, which is in the wilderness that cometh out of the coasts of the Amorites: for Arnon is the border of Moab, between Moab and the Amorites." +ስለዚህ በእግዚአብሔር የጦርነት መጽሐፍ እንዲህ ተባለ።,ወበበይነ ዝንቱ ይብል ውስተ መጽሐፍ ፀብኡ ለእግዚአብሔር አውዐያ ለዞዖም ።,"Wherefore it is said in the book of the wars of the LORD, What he did in the Red sea, and in the brooks of Arnon," +ወደ ዔር ማደሪያ የሚወርድ,ወአቀመ ወሓይዝተ አርኖን ዘሀለወ ውስተ ዔር ዘይሰመይ ደወለ ሞአብ ።,"And at the stream of the brooks that goeth down to the dwelling of Ar, and lieth upon the border of Moab." +ከዚያም ወደ ብኤር ተጓዙ፤ ይኸውም እግዚአብሔር ሙሴን። ሕዝቡን ሰብስብ ውኃንም እሰጣቸዋለሁ ብሎ የተናገረለት ጕድጓድ ነው።,ወእምህየ ውእቱ ዐዘቅት ፤ ዐዘቅት ዘይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ አስተጋብእ ሕዝበ ወእሁቦሙ ማየ ዘይሰትዩ ።,"And from thence they went to Beer: that is the well whereof the LORD spake unto Moses, Gather the people together, and I will give them water." +በዚያም ጊዜ እስራኤል ይህን መዝሙር ዘመረ።,ይእተ አሚረ ኀለዩ እስራኤል ዛተ ማኅሌተ በኀበ ይእቲ ዐዘቅት አቅድሙ ሎቱ ዐዘቅተ ፤,"Then Israel sang this song, Spring up, O well; sing ye unto it:" +በበትረ መንግሥት በበትራቸውም,እንተ ከረይዋ መላእክት ወወቀርዋ ነገሥተ አሕዛብ በምኵናኖሙ ፤ ወእምይአቲ ዐዘቅት ውስተ መንተናይን ።,"The princes digged the well, the nobles of the people digged it, by the direction of the lawgiver, with their staves. And from the wilderness they went to Mattanah:" +ከምድረ በዳም ወደ መቴና ተጓዙ፤ ከመቴናም ወደ ነሃሊኤል፥ ከነሃሊኤልም ወደ ባሞት፥,ወእምነ መንተናይን ውስተ ናሐሊየል ወእምነ ናሐሊየል ውስተ ባሞት ።,And from Mattanah to Nahaliel: and from Nahaliel to Bamoth: +ከባሞትም ምድረ በዳውን ከላይ ወደሚመለከተው ወደ ፈስጋ ተራራ ራስ በሞዓብ በረሀ ወዳለው ሸለቆ ተጓዙ።,ወእምነ ባሞት ውስተ አናጴን እንተ ውስተ ገዳም ዘሞአብ እምኀበ ርእሱ ለዘ ንዱቅ ዘይኔጽር መንገለ ገጸ ገዳም ።,"And from Bamoth in the valley, that is in the country of Moab, to the top of Pisgah, which looketh toward Jeshimon." +እስራኤልም። በምድርህ ላይ እንለፍ፤ ወደ እርሻና ወደ ወይን ቦታ አንገባም፤ ከጕድጓድም ውኃን አንጠጣም፤ ከምድርህ ዳርቻ እስክንወጣ ድረስ በንጉሥ ጐዳና እንሄዳለን ብለው ወደ አሞራውያን ንጉሥ ወደ ሴዎን መልእክተኞችን ላኩ።,ወፈነወ እስራኤል ተናብልተ ኀበ ሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን በቃለ ሰላም እንዘ ይብል ፤,"And Israel sent messengers unto Sihon king of the Amorites, saying," +ሴዎንም እስራኤል በምድሩ ላይ ያልፍ ዘንድ እንቢ አለ፤ ሴዎንም ሕዝቡን ሁሉ ሰበሰበ፥ እስራኤልንም ለመውጋት ወደ ምድረ በዳ ወጣ፥ ወደ ያሀጽም መጣ፥ ከእስራኤልም ጋር ተዋጋ።,ንኅልፍአ እንተአ ምድርከ ወመንገደ ነኀልፍ ወኢንትገሐሥ ኢውስተ ገራህት ወኢውስተ ዐጸደ ወይን ወኢንሰቲ ማየ እምውስተ ዐዘቃቲከ ፍኖተ መጽያሕተ ነሐውር እስከአ ነሐልፍአ እምደወልከአ ።,"Let me pass through thy land: we will not turn into the fields, or into the vineyards; we will not drink of the waters of the well: but we will go along by the king's high way, until we be past thy borders." +እስራኤልም በሰይፍ መታው፥ ምድሩንም ከአርኖን ጀምሮ እስከ አሞን ልጆች እስከ ያቦቅ ድረስ ወረሰ፤ የአሞንም ልጆች ዳርቻ የጸና ነበረ።,ወኢአብሖሙ ሴዎን ለእስራኤል ይኅልፉ እንተ ደወሉ ወአስተጋብአ ሴዎን ኵሎ ሰብኦ ወወፅአ ይትቃተሉሙ ለእስራኤል ውስተ ገዳም ወበጽሐ ውስተ ኢየሰ ወተቃተሎሙ ለእስራኤል ።,"And Sihon would not suffer Israel to pass through his border: but Sihon gathered all his people together, and went out against Israel into the wilderness: and he came to Jahaz, and fought against Israel." +እስራኤልም እነዚህን ከተሞች ሁሉ ወሰደ፤ እስራኤልም በአሞራውያን ከተሞች ሁሉ በሐሴቦንና በመንደሮቹ ሁሉ ተቀመ��።,ወቀተልዎሙ እስራኤል ቀትለ በኀፂን ወገብአ ሎሙ ብሔሩ እምነ አርኖን እስከ ኢያቦቅ እስከ ደቂቀ ዐማን እስመ ኢያዜር ደወሎሙ ውእቱ ለደቂቀ ዐማን ።,"And Israel smote him with the edge of the sword, and possessed his land from Arnon unto Jabbok, even unto the children of Ammon: for the border of the children of Ammon was strong." +ሐሴቦንም የአሞራውያን ንጉሥ የሴዎን ከተማ ነበረ፤ እርሱም የፊተኛውን የሞዓብን ንጉሥ ወግቶ እስከ አርኖን ድረስ ምድሩን ሁሉ ከእጁ ወስዶ ነበር።,ወነሥአ እስራኤል ኵሎን ውእቶን አህጉረ ወነበረ እስራኤል ውስተ ኵሉ አህጉረ አሞሬዎን በሔሴቦን ወበኵሉ ደወላ ።,"And Israel took all these cities: and Israel dwelt in all the cities of the Amorites, in Heshbon, and in all the villages thereof." +ስለዚህ በምሳሌ እንዲህ ተብሎ ተነገረ።,እስመ ቦቱ በሔሴቦን አህጉረ ሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ወውእቱ ዘፀብኦ ቀዲሙ ለንጉሠ ሞአብ ወነሥአ ኵሎ ምድሮ እምነ አሮኤር እስከ አርኖን ።,"For Heshbon was the city of Sihon the king of the Amorites, who had fought against the former king of Moab, and taken all his land out of his hand, even unto Arnon." +እሳት ከሐሴቦን፥ ነበልባልም ከሴዎን ከተማ ወጣ፤,ወበእንተ ዝንቱ ይብሉ ሰብአ ንግመጥስጤ ሑሩ ውስተ ሔሴቦን ከመ ትትነደቅ ወይትገበር አህጉረ ሴዎን ።,"Wherefore they that speak in proverbs say, Come into Heshbon, let the city of Sihon be built and prepared:" +ሞዓብ ሆይ፥ ወዮልህ!,እስመ እሳት ወፅአት እምነ ሔሴቦን ወነድ እምነ አህጉረ ሴዎን ወበልዐት እስከ ሞአብ ወውሕጠት ሐውልተ አርኖን ።,"For there is a fire gone out of Heshbon, a flame from the city of Sihon: it hath consumed Ar of Moab, and the lords of the high places of Arnon." +ገተርናቸው፤ ከሐሴቦን እስከ ዴቦን ድረስ ጠፉ፤ ኖፋም እስኪደርሱ እስከ ሜድባ አፈረስናቸው።,አሌ ለኪ ሞአብ ሐጐልኪዮሙ ለሕዝበ ከሞስ እለ ገብኡ ወደቂቆሙሰ አድኀንክሙ ወአዋልዲሆሙ ተፄወዋ ኀበ ሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ።,"Woe to thee, Moab! thou art undone, O people of Chemosh: he hath given his sons that escaped, and his daughters, into captivity unto Sihon king of the Amorites." +እስራኤልም እንደዚህ በአሞራውያን ምድር ተቀመጡ።,ወዘርኦሙኒ ደምሰሶሙ ሔሴቦን እስከ ዴቦን ወአንስቲያሆሙኒ ዓዲ አንደዳ እሳተ ላዕለ ሞአብ ።,"We have shot at them; Heshbon is perished even unto Dibon, and we have laid them waste even unto Nophah, which reacheth unto Medeba." +ሙሴም ሰላዮችን ወደ ኢያዜር ሰደደ፤ መንደሮችዋንም ወሰዱ፥ በዚያም የነበሩትን አሞራውያን አባረሩ።,ወነበረ እስራኤል ውስተ ኵሉ አህጉረ አሞሬዎን ።,Thus Israel dwelt in the land of the Amorites. +ተመልሰውም በበሳን መንገድ ወጡ፤ የባሳንም ንጉሥ ዐግ ከሕዝቡ ሁሉ ጋር በኤድራይ ይወጋቸው ዘንድ ወጣ።,ወፈነወ ሙሴ ይርአይዋ ለኢያዜር ወእምዝ አስተግብእዋ ምስለ አህጉሪሃ ወአውፅእዎሙ ለአሞሬዎን እለ ሀለዉ ህየ ።,"And Moses sent to spy out Jaazer, and they took the villages thereof, and drove out the Amorites that were there." +እግዚአብሔርም ሙሴን። እርሱንና ሕዝቡን ሁሉ ምድሪቱንም አሳልፌ በእጅህ ሰጥቼአለሁና አትፍራው፤ በሐሴቦንም በተቀመጠው በአሞራውያን ንጉሥ በሴዎን እንዳደረግህ እንዲሁ ታደርግበታለህ አለው።,ወተመይጡ ወዐርጉ ውስተ ፍኖተ ባሳን ወወፅአ ኣግ ንጉሠ ባሳን ወተቀበሎሙ ምስለ ኵሉ ሕዝቡ ከመ ይትቃተሎሙ በአድራይን ።,"And they turned and went up by the way of Bashan: and Og the king of Bashan went out against them, he, and all his people, to the battle at Edrei." +እርሱንና ልጆቹን ሕዝቡንም ሁሉ መቱ ሰውም አልቀረለትም፤ ምድሩንም ወረሱ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ኢትፍርሆ እስመ ውስተ እዴከ አገብኦ ወለኵሉ ሕዝቡ ወለኵሉ ምድሩ ወትገብሮ ከመ ገበርካሁ ለሴዎን ንጉሠ አሞሬዎን ዘይነብር ውስተ ሔሴቦን ።,"And the LORD said unto Moses, Fear him not: for I have delivered him into thy hand, and all his people, and his land; and thou shalt do to him as thou didst unto Sihon king of the Amorites, which dwelt at Heshbon." +የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ���ጡ፥ ማኅበሩም ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድረስ፥ ከገለዓድም አገር ሰዎች ጋር፥ ወደ እግዚአብሔር ወደ ምጽጳ እንደ አንድ ሰው ሆነው ተሰበሰቡ።,ወወፅኡ ኵሎሙ ደቂቀ እስራኤል ወአንገለጉ ተጋቢኦሙ ኵሎሙ ማኅበሮሙ ከመ አሐዱ ብእሲ እምነ ዳን እስከ ቤርሳቤሕ ወገላአድኒ ውስተ መሴፋ ።,"Then all the children of Israel went out, and the congregation was gathered together as one man, from Dan even to Beersheba, with the land of Gilead, unto the LORD in Mizpeh." +ከእስራኤልም ነገድ ሁሉ የሆኑ የሕዝብ ሁሉ አለቆች ሰይፍ በሚመዝዙ በቍጥርም አራት መቶ ሺህ እግረኞች በሆኑ በእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ ቆሙ።,ወቆመ ኵሉ ሕዝብ ወኵሉ ነገደ እስራኤል ውስተ ማኅበረ ኵሉ ሕዝቡ ለእግዚአብሔር አርብዓ እልፍ አጋር ዘይጸውር ኵናተ ።,"And the chief of all the people, even of all the tribes of Israel, presented themselves in the assembly of the people of God, four hundred thousand footmen that drew sword." +የብንያምም ልጆች የእስራኤል ልጆች ወደ ምጽጳ እንደ ወጡ ሰሙ። የእስራኤልም ልጆች። ይህ ክፉ ነገር እንደምን እንደ ተደረገ ንገሩን አሉ።,ወሰምዑ ደቂቀ ብንያም ከመ ተጋብኡ ደቂቀ እስራኤል ውስተ መሴፋ ወይቤሉ ደቂቀ እስራኤል አይድዑ በአይቴ ኮነት ዛቲ እኪት ።,"(Now the children of Benjamin heard that the children of Israel were gone up to Mizpeh.) Then said the children of Israel, Tell us, how was this wickedness?" +የተገደለችውም ሴት ባል ሌዋዊው እንዲህ ብሎ መለሰላቸው። እኔና ቁባቴ በዚያ ለማደር ወደ ብንያም አገር ወደ ጊብዓ መጣን።,ወአውሥአ ዝክቱ ብእሲ ሌዋዊ ምታ ለእንታክቲ ብእሲት እንተ ቀተሉ ወይቤ በገባአ ዘብንያሚ መጻእኩ አነ ወዕቅብትየ ንኅድር ።,"And the Levite, the husband of the woman that was slain, answered and said, I came into Gibeah that belongeth to Benjamin, I and my concubine, to lodge." +የጊብዓም ሰዎች ተነሡብኝ፥ ቤቱንም በሌሊት በእኛ ላይ ከበቡት፤ ሊገድሉኝም ወደዱ፥ በቁባቴም አጥብቀው አመነዘሩባት፥ እርስዋም ሞተች።,ወተንሥኡ ላዕሌነ ሰብአ ገባኣ ወዐገቱ ዲቤነ ውእተ ቤተ ሌሊተ ወኪያየኒ ፈቀዱ ይቅትሉኒ ወለዕቅብትየሰ አኅሰርዋ ወተወነይዋ ወሞተት ።,"And the men of Gibeah rose against me, and beset the house round about upon me by night, and thought to have slain me: and my concubine have they forced, that she is dead." +እኔም ቁባቴን ይዤ ቈራረኋጥጥኋት በእስራኤልም ዘንድ እንደዚህ ያለ ኃጢአትና ስንፍና ስለ ተሠራ ወደ እስራኤል ርስት አገር ሁሉ ሰደድሁ።,ወነሣእክዋ ለዕቅብትየ ወመተርክዋ በበ መለያልያ ወፈነውኩ ውስተ ኵሉ ደወለ ርስቶሙ ለእስራኤል እስመ ገብሩ እበደ ውስተ እስራኤል ።,"And I took my concubine, and cut her in pieces, and sent her throughout all the country of the inheritance of Israel: for they have committed lewdness and folly in Israel." +እነሆ፥ የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ ሁላችሁ፥ ምክራችሁንና እዝናታችሁን በዚህ ስጡ።,ወናሁ ኵልክሙ አንትሙ ደቂቀ እስራኤል ዝየ አቅሙ ለክሙ ቃለ ወምክረ ።,"Behold, ye are all children of Israel; give here your advice and counsel." +ሕዝቡም ሁሉ እንደ አንድ ሰው ተነሥተው አሉ። ከእኛ ዘንድ ማንም ወደ ድንኳኑ አይሄድም፥ ወደ ቤቱም አይመለስም።,ወቆሙ ኵሉ ሕዝብ ከመ አሐዱ ብእሲ ወይቤሉ ኢነአቱ አብያቲነ ወኢንገብእ በሓውርቲነ ።,"And all the people arose as one man, saying, We will not any of us go to his tent, neither will we any of us turn into his house." +ነገር ግን በጊብዓ ላይ የምናደርገው ነገር ይህ ነው፤ በዕጣ እንወጣባታለን።,ወይእዜኒ ከመዝ ግበሩ ላዕለ ገባአ ነዐርግ ላዕሌሆሙ በበ መክፈልትነ ።,But now this shall be the thing which we will do to Gibeah; we will go up by lot against it; +ወደ ብንያም ጊብዓ በመጡ ጊዜ እርስዋ በእስራኤል ላይ እንዳደረገችው እንደ ስንፍናዋ እንዲያደርጉ፥ ለሕዝብ ስንቅ የሚይዙ ከእስራኤል ነገድ ሁሉ ከመቶው አሥር ሰው ከሺሁም መቶ ሰው ከአሥሩም ሺህ አንድ ሺህ ሰው እንወስዳለን።,ወንነሥእ በበ ዐሠርቱ ዕደው ለለ ም��ት ለኵሉ ሕዝበ እስራኤል ከማሁ ወምእተ ለዐሠርቱ ምእት ወዐሠርቱ ምእት ለእልፍ እለ ይጸውሩ ሥንቀ ለሕዝብ ውስተ ፍኖት ለእለ የሐውሩ ይትቃተልዎሙ ለገባኣ ዘብንያሚ በበይነ ኵሉ እበድ እንተ ገብሩ ላዕለ እስራኤል ።,"And we will take ten men of an hundred throughout all the tribes of Israel, and an hundred of a thousand, and a thousand out of ten thousand, to fetch victual for the people, that they may do, when they come to Gibeah of Benjamin, according to all the folly that they have wrought in Israel." +የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ እንደ አንድ ሰው ሆነው በከተማይቱ ላይ ተሰበሰቡ።,ወተጋብኡ ኵሉ እስራኤል እምነ አህጉሪሆሙ ከመ ይባኡ ።,"So all the men of Israel were gathered against the city, knit together as one man." +የእስራኤልም ነገዶች። በእናንተ መካከል የተደረገ ይህ ክፉ ነገር ምንድር ነው? አሁንም እንድንገድላቸው ከእስራኤልም ክፋትን እንድናርቅ በጊብዓ ውስጥ ያሉትን ምናምንቴዎቹን ሰዎች አውጥታችሁ ስጡን ብለው ወደ ብንያም ነገድ ሁሉ ሰዎችን ላኩ። የብንያም ልጆች ግን የወንድሞቻቸውን የእስራኤልን ልጆች ቃል ሊሰሙ አልወደዱም።,ወለአኩ ሕዝበ እስራኤል ውስተ ኵሉ ነገደ ብንያሚ እንዘ ይብሉ ምንትአ ዛቲአ እኪትአ እንተአ ኮነትአ በውስቴትክሙአ ።,"And the tribes of Israel sent men through all the tribe of Benjamin, saying, What wickedness is this that is done among you?" +የብንያምም ልጆች ከእስራኤል ልጆች ጋር ሊዋጉ ከየከተማው ወደ ጊብዓ ተሰበሰቡ።,ወይእዜኒአ አግብኡአ ዕደወአ እለአ አበሱአ በገባአ ደቂቀአ በለዓምአ ወንትቃቴሎሙአ ወናውፅእአ እኪተአ እምነ እስራኤልአ ወአበዩ ደቂቀ ብንያሚ ሰሚዖቶሙ ለአኀዊሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"Now therefore deliver us the men, the children of Belial, which are in Gibeah, that we may put them to death, and put away evil from Israel. But the children of Benjamin would not hearken to the voice of their brethren the children of Israel:" +በዚያም ቀን ከየከተማው የመጡ የብንያም ልጆች ተቈጠሩ፤ ቍጥራቸውም ከጊብዓ ሰዎች ሌላ ሀያ ስድስት ሺህ ሰይፍ የሚመዝዙ ሰዎች ነበሩ፤ ከጊብዓም ሰባት መቶ የተመረጡ ሰዎች ተቈጠሩ።,ወተጋብኡ ደቂቀ ብንያሚ እምነ አህጉሪሆሙ ውስተ ገባኣ ከመ ይፃኡ ወይትቃተልዎሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,"But the children of Benjamin gathered themselves together out of the cities unto Gibeah, to go out to battle against the children of Israel." +ከእነዚያም ሕዝብ ሁሉ ሰባት መቶ የተመረጡ ግራኝ ሰዎች ነበሩ፤ እነዚህም ሁሉ ድንጋይ ይወነጭፉ ነበር፤ አንዲት ጠጕርስ እንኳ አይስቱም።,ወተኈለቁ ደቂቀ ብንያሚ በይእቲ ዕለት እምነ አህጉሪሆሙ ክልኤ እልፍ ወኀምሳ ምእት ብእሲ እለ ይጸውሩ ኵናተ እንበለ እለ ይነብሩ ውስተ ገባኣ ።,"And the children of Benjamin were numbered at that time out of the cities twenty and six thousand men that drew sword, beside the inhabitants of Gibeah, which were numbered seven hundred chosen men." +ከብንያምም ልጆች ሌላ የእስራኤል ሰዎች አራት መቶ ሺህ ሰይፍ የሚመዝዙ ሰዎች ተቈጠሩ፤ እነዚህም ሁሉ ሰልፈኞች ነበሩ።,ወእሙንቱኒ ተኈለቁ ሰብዐቱ ምእት ወራዙት ኅሩያን እለ ክልኤሆን እደዊሆሙ የማንያን ኵሎሙ ወኵሎሙ እሉ ወፃፍያን በሞፀፍተ እብን ወየሀይጱ ሥዕርተ ወኢይስሕቱ ።,"Among all this people there were seven hundred chosen men lefthanded; every one could sling stones at an hair breadth, and not miss." +የእስራኤልም ልጆች ተነሥተው ወደ ቤቴል ወጡ፥ እግዚአብሔርንም። የብንያምን ልጆች ለመውጋት አስቀድሞ ማን ይውጣልን? ብለው ጠየቁት፤ እግዚአብሔርም። ይሁዳ ይቅደም አለ።,ወተኈለቁ ኵሎሙ ደቂቀ እስራኤል እንበለ ደቂቀ ብንያሚ ፵፻-፻ብእሲ ጸዋሬ ኵናት ወኵሎሙ እሉ ዕደው መስተቃትላን ።,"And the men of Israel, beside Benjamin, were numbered four hundred thousand men that drew sword: all these were men of war." +የእስራኤልም ልጆች በማለዳ ተነሥተው በጊብዓ ፊት ሰፈሩ።,ወተንሥኡ ወዐርጉ ውስተ ቤቴል ወተስእሉ ኀበ እግዚአብሔር ወይቤሉ ደቂቀ እስራ��ል መኑ የዐርግ ለነ መስፍነ ዘይትቃተሎሙ ለነ ለብንያሚ ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ይሁዳ ይዕርግ ለክሙ መስፍነ ።,"And the children of Israel arose, and went up to the house of God, and asked counsel of God, and said, Which of us shall go up first to the battle against the children of Benjamin? And the LORD said, Judah shall go up first." +የእስራኤልም ሰዎች ከብንያም ጋር ሊዋጉ ወጡ፤ የእስራኤልም ሰዎች በጊብዓ አጠገብ በእነርሱ ላይ ተሰልፈው ቆሙ።,ወተንሥኡ ደቂቀ እስራኤል ወኀደሩ ላዕለ ገባአ ።,"And the children of Israel rose up in the morning, and encamped against Gibeah." +የብንያምም ልጆች ከጊብዓ ወጡ፥ በዚያም ቀን ከእስራኤላውያን ሀያ ሁለት ሺህ ሰዎች ገደሉ።,ወወፅኡ ኵሎሙ ዕደወ እስራኤል ውስተ ቀትል ምስለ ብንያሚ ወተአኀዝዎሙ በገባኣ ።,And the men of Israel went out to battle against Benjamin; and the men of Israel put themselves in array to fight against them at Gibeah. +ሕዝቡም፥ የእስራኤል ሰዎች፥ ተበራቱ፥ በፊተኛውም ቀን በተሰለፉበት ስፍራ ደግመው ተሰለፉ።,ወወፅኡ ደቂቀ ብንያሚ እምነ ሀገር ወቀተሉ እምነ እስራኤል ክልአ እልፈ ወዕሥራ ምእተ ብእሴ ይእተ አሚረ እለ ወድቁ ውስተ ምድር ።,"And the children of Benjamin came forth out of Gibeah, and destroyed down to the ground of the Israelites that day twenty and two thousand men." +የእስራኤልም ልጆች ወጥተው በእግዚአብሔር ፊት እስከ ማታ ድረስ አለቀሱ፤ እግዚአብሔርንም። ከወንድሞቻችን ከብንያም ልጆች ጋር ለመዋጋት ዳግመኛ እንቀርባለን? ብለው ጠየቁ። እግዚአብሔርም። በእነርሱ ላይ ውጡ አለ።,ወተጸንዑ ደቂቀ እስራኤል ወደገሙ ወፅኡ ይትቃተሉ ውስተ ዝክቱ መካን ኀበ ተቃተሉ አመ ቀዳሚት ዕለት ህየ ።,"And the people the men of Israel encouraged themselves, and set their battle again in array in the place where they put themselves in array the first day." +በሁለተኛውም ቀን የእስራኤል ልጆች ከብንያም ልጆች ጋር ሊዋጉ ቀረቡ።,ወዐርጉ ደቂቀ እስራኤል ወበከዩ ቅድመ እግዚአብሔር እስከ ሰርክ ወተስእሉ ኀበ እግዚአብሔር ወይቤሉ ንድግምኑ ዓዲ ተቃትሎ ምስለ ብንያሚ እኁነ ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ዕረጉ ኀቤሆሙ ።,"(And the children of Israel went up and wept before the LORD until even, and asked counsel of the LORD, saying, Shall I go up again to battle against the children of Benjamin my brother? And the LORD said, Go up against him.)" +በሁለተኛውም ቀን ብንያም ከጊብዓ በእነርሱ ላይ ወጣ፥ ከእስራኤልም ልጆች ደግሞ አሥራ ስምንት ሺህ ሰዎች ገደሉ፤ እነዚህም ሁሉ ሰይፍ የሚመዝዙ ነበሩ።,ወመጽኡ ደቂቀ እስራኤል ኀበ ብንያሚ አመ ሳኒት ዕለት ።,And the children of Israel came near against the children of Benjamin the second day. +የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ሕዝቡም ሁሉ ወጥተው ወደ ቤቴል መጡ፥ አለቀሱም፥ በዚያም በእግዚአብሔር ፊት ተቀመጡ፥ በዚያም ቀን እስከ ማታ ድረስ ጾሙ፤ በእግዚአብሔር ፊት የሚቃጠልና የደኅንነት መሥዋዕት አቀረቡ።,ወወፅኡ ብንያሚ ወተቀበሎሙ አመ ሳኒት ዕለት እምነ ገባአ ወቀተሉ እምኔሆሙ እልፈ ወሰማንያ ምእተ ብእሴ እለ ወድቁ ውስተ ምድር ወኵሎሙ እለ ይጸውሩ ኵናተ ።,"And Benjamin went forth against them out of Gibeah the second day, and destroyed down to the ground of the children of Israel again eighteen thousand men; all these drew the sword." +በዚያም ዘመን የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት በዚያ ነበረና፥ በዚያም ዘመን የአሮን ልጅ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስ በፊቱ ይቆም ነበርና የእስራኤል ልጆች እግዚአብሔርን። ከወንድሞቻችን ከብንያም ልጆች ጋር ለመዋጋት ዳግመኛ እንውጣን ወይስ እንቅር? ብለው ጠየቁ። እግዚአብሔርም። ነገ በእጃችሁ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁና ውጡ አለ።,ወዐርጉ ኵሎሙ ደቂቀ እስራኤል ወኵሉ ሕዝብ ወሖሩ ቤቴል ወበከዩ ወነበሩ ህየ ቅድመ እግዚአብሔር ወጾሙ ሕዝብ እስከ ሰርክ ወአዕረጉ መሥዋዕተ መድኀኒት ለእግዚአብሔር ።,"Then all the children of Israel, and all the people, went up, and came unto the house of God, and wept, and sat there before the LORD, and fasted that day until even, and offered burnt offerings and peace offerings before the LORD." +እስራኤልም በጊብዓ ዙሪያ የተደበቁ ሰዎች አኖሩባት።,ወተስእሉ ደቂቀ እስራኤል ኀበ እግዚአብሔር ወሀለወት ህየ ታቦተ እግዚአብሔር በእማንቱ መዋዕል ።,"And the children of Israel enquired of the LORD, (for the ark of the covenant of God was there in those days," +በሦስተኛውም ቀን የእስራኤል ልጆች ወደ ብንያም ልጆች ወጡ፥ በጊብዓም ፊት እንደ ቀድሞው ጊዜ ተሰለፉ።,ወፊንሐስ ወልደ እልዓዛር ወልደ አሮን ይቀውም ቅድሜሃ በእማንቱ መዋዕል ወይቤሉ ንድግምኑ ዓዲ ወፂኦ ውስተ ቀትል ምስለ ደቂቀ ብንያሚ እኁነ አው ንኅድግ ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ዕረጉ እስመ ጌሠመ ኣገብኦሙ ውስተ እዴክሙ ።,"And Phinehas, the son of Eleazar, the son of Aaron, stood before it in those days,) saying, Shall I yet again go out to battle against the children of Benjamin my brother, or shall I cease? And the LORD said, Go up; for to morrow I will deliver them into thine hand." +የብንያምም ልጆች በሕዝቡ ላይ ወጡ፥ ከከተማይቱም ተሳቡ፤ እንደ ቀድሞውም ጊዜ፥ በአውራዎቹ መንገዶች፥ አንደኛው ወደ ቤቴል ሁለተኛውም ወደ ጊብዓ ሜዳ በሚወስዱት መንገዶች ላይ፥ ሕዝቡን ይመቱ ይገድሉም ጀመር፤ ከእስራኤልም ሠላሳ የሚያህሉ ሰዎችን ገደሉ።,ወአንበሩ ደቂቀ እስራኤል እለ የዐግትዋ ለገባአ ዐውዳ ።,And Israel set liers in wait round about Gibeah. +የብንያምም ልጆች። እንደ ቀድሞው በፊታችን ተመቱ አሉ። የእስራኤል ልጆች ግን። እንሽሽ፥ ከከተማም ወደ መንገድ እንሳባቸው አሉ።,ወተአኀዝዎሙ እስራኤል ለብንያሚ አመ ሣልስት ዕለት ወተቃተልዎሙ በኀበ ገባአ ከመ ቀዲሙ ።,"And the children of Israel went up against the children of Benjamin on the third day, and put themselves in array against Gibeah, as at other times." +የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ ከስፍራቸው ተነሥተው በበኣልታማር ተሰለፉ። ከእስራኤልም ተደብቀው የነበሩት ከስፍራቸው ከጊብዓ ሜዳ ወጡ።,ወወፅኡ ደቂቀ ብንያሚ ተቀበልዎሙ ለሕዝብ ወጐዩ እምኀበ ሀገር ወአኀዙ ይትቃተሉ እምነ ሕዝብ ከመ ቀዲሙ በውስተ ፍኖት አሐቲ እንተ ታዐርግ ለቤቴል ወአሐቲ እንተ ታዐርግ ለገባኣ በውስተ ገዳም የአክሉ ፴ብእሲ እምነ እስራኤል ።,"And the children of Benjamin went out against the people, and were drawn away from the city; and they began to smite of the people, and kill, as at other times, in the highways, of which one goeth up to the house of God, and the other to Gibeah in the field, about thirty men of Israel." +ከእስራኤልም ሁሉ የተመረጡ አሥር ሺህ ሰዎች ወደ ጊብዓ አንጻር መጡ፤ ሰልፍም በርትቶ ነበር፤ መከራም እንዲያገኛቸው አላወቁም ነበር።,ወይቤሉ ደቂቀ ብንያሚ ይመውቱ ቅድሜነ ከመ ቀዲሙ ወይቤሉ ደቂቀ እስራኤል ንጐይይ ወናርሕቆሙ እምነ ሀገር ውስተ ፍናዌ ።,"And the children of Benjamin said, They are smitten down before us, as at the first. But the children of Israel said, Let us flee, and draw them from the city unto the highways." +እግዚአብሔርም ብንያምን በእስራኤል ፊት መታ፤ በዚያም ቀን የእስራኤል ልጆች ከብንያም ሀያ አምስት ሺህ አንድ መቶ ሰዎች ገደሉ፤ እነዚህ ሁሉ ሰይፍ የሚመዝዙ ነበሩ።,ወተንሥኡ ኵሎሙ ዕደወ እስራኤል እምነ መካኖሙ ወተቃተሉ በበዓልታመር ወማዕገቶሙኒ ለእስራኤል ተባአሱ በመካኖሙ እምነ ዐረቢሃ ለገባኣ ።,"And all the men of Israel rose up out of their place, and put themselves in array at Baaltamar: and the liers in wait of Israel came forth out of their places, even out of the meadows of Gibeah." +የብንያም ልጆች እንደ ተመቱ አዩ፤ የእስራኤል ልጆች ግን በጊብዓ ላይ ባኖሩት ድብቅ ጦር ታምነዋልና ለብንያም ስፍራ ለቀቁላቸው።,ወገብኡ እንተ ቅድሜሃ ለገባኣ እልፍ ብእሲ ኅሩያን እምነ እስራኤል ወጸንዐ ቀትል ወእሙንቱሰ ኢያእመሩ ከመ በጽሐቶሙ እከይሆሙ ።,"And there came against Gibeah ten thousand chosen men out of all Israel, and the battle was sore: but they knew not that evil was near them." +ተደብቀውም የነበሩት ፈጥነው ወደ ጊብ��� ሮጡ፤ ተደብቀውም የነበሩት መጥተው ከተማውን ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ።,ወአውደቆሙ እግዚአብሔር ለብንያሚ ቅድመ እስራኤል ወቀተልወሙ ደቂቀ እስራኤል ለብንያሚ ፪፻-፻ወ፶ወ፩፻ወኵሎሙ እሉ እለ ይጸውሩ ኵናተ ።,And the LORD smote Benjamin before Israel: and the children of Israel destroyed of the Benjamites that day twenty and five thousand and an hundred men: all these drew the sword. +የተደበቁትም ሰዎች ከከተማው ብዙ ጢስ እንደ ደመና እንዲያስነሡ በእስራኤል ልጆችና በተደበቁት ሰዎች መካከል ምልክት ተደርጎ ነበር።,ወርእየ ብንያሚ ከመ ተቀትለ ወወሀብዎሙ እስራኤል መካነ እስመ ተአመኑ በማዕገቶሙ ዘሤሙ ላዕለ ገባአ ።,"So the children of Benjamin saw that they were smitten: for the men of Israel gave place to the Benjamites, because they trusted unto the liers in wait which they had set beside Gibeah." +የእስራኤልም ሰዎች ከሰልፉ አፈገፈጉ፤ ብንያማውያንም። እንደ ቀድሞው ሰልፍ በፊታችን ተመትተዋል እያሉ ከእስራኤል ሰዎች ሠላሳ የሚያህሉ ሰዎች መምታትና መግደል ጀመሩ።,ወሖሩ እልክቱ እለ ዐገቱ ወቀተልዋ ለሀገር በአፈ ሐፂን ።,"And the liers in wait hasted, and rushed upon Gibeah; and the liers in wait drew themselves along, and smote all the city with the edge of the sword." +ምልክቱ በጢሱ ዓምድ ከከተማው ሊወጣ በጀመረ ጊዜ ብንያማውያን ወደ ኋላቸው ተመለከቱ፥ እነሆም፥ የሞላ ከተማው ጥፋት ወደ ሰማይ ወጣ።,ወአዘዝዎሙ እስራኤል ለእለ የዐግቱ ከመ በኀፂን ይቅትልዎሙ ወያዕርግዎ ለጢሰ ሀገር ከመ ማኅፈድ ።,"Now there was an appointed sign between the men of Israel and the liers in wait, that they should make a great flame with smoke rise up out of the city." +የእስራኤልም ሰዎች ተመለሱ፥ የብንያምም ሰዎች ክፉ ነገር እንደ ደረሰባቸው አይተዋልና ደነገጡ።,ወተመይጡ ዕደወ እስራኤል በውስተ ቀትል ወለብንያምሰ አኀዝዎ ይቅትልዎ ዕደወ እስራኤል የአክሉ ስድስተ ምእተ ብእሲ እስመ ይቤ እንበለ ይቅትሉኒ ቀተልክዎሙ በቅድሜየ ከመ ቀትለ ቀዲሙ ።,"And when the men of Israel retired in the battle, Benjamin began to smite and kill of the men of Israel about thirty persons: for they said, Surely they are smitten down before us, as in the first battle." +ከእስራኤልም ሰዎች ፊት ጀርባቸውን መልሰው ወደ ምድረ በዳ መንገድ ሸሹ፤ ሰልፉም ተከታትሎ ደረሰባቸው፤ ከየከተማውም የወጡት በመካከላቸው ገደሉአቸው።,ወዝክቱ ማኅፈደ ጢስ እምነ ሀገር ከመ ዐምድ ወነጸረ ብንያሚ ድኅሬሁ ወናሁ ዐርገ ጥፍዐተ ሀገር ውስተ ሰማይ ።,"But when the flame began to arise up out of the city with a pillar of smoke, the Benjamites looked behind them, and, behold, the flame of the city ascended up to heaven." +ብንያማውያንንም ከበቡ፥ በምሥራቅም በኩል እስካለው እስከ ጊብዓ አንጻር ድረስ አሳደዱአቸው፥ በመኑሔም አጠፉአቸው።,ወተመይጡ ዕደወ እስራኤል ወተወላወሉ ዕደወ ብንያሚ ወርእዩ ከመ በጽሐቶሙ እከይሆሙ ።,"And when the men of Israel turned again, the men of Benjamin were amazed: for they saw that evil was come upon them." +ከብንያምም አሥራ ስምንት ሺህ ሰው ሞተ፤ እነዚህ ሁሉ ጽኑዓን ነበሩ።,ወነትዑ ቅድሜሆሙ ለእስራኤል ውስተ ፍኖተ ገዳም ወበጽሖሙ ቀትል ወእለሂ እምነ አህጉር ቀተልዎሙ በማእከሎሙ ።,Therefore they turned their backs before the men of Israel unto the way of the wilderness; but the battle overtook them; and them which came out of the cities they destroyed in the midst of them. +ከእነርሱም የተረፉት ተመልሰው ወደ ምድረ በዳ ወደ ሬሞን ዓለት ሸሹ፥ ከእነርሱም በየመንገዱ ላይ አምስት ሺህ ሰው ለቀሙ፤ ወደ ጊድአምም አሳደዱአቸው፥ ከእነርሱም ሁለት ሺህ ሰዎችን ገደሉ።,ወቀተልዎሙ ለብንያሚ ወአጥፍእዎሙ ወደምስሶ ደምሰስዎሙ በቅድመ ገባአ እመንገለ ጽባሒሃ ።,"Thus they inclosed the Benjamites round about, and chased them, and trode them down with ease over against Gibeah toward the sunrising." +እንዲሁም በዚያ ቀን ከብንያም የሞቱት ሀያ አምስት ሺህ ሰይፍ የሚመዝዙ ሰዎች ነበሩ፤ እነዚህ ሁሉ ጽኑዓን ነበሩ።,ወወድቁ እምነ ብንያሚ እልፍ ወሰማንያ ምእት ብእሲ ወኵሎሙ እሉ ጽኑዓን ዕደው ።,And there fell of Benjamin eighteen thousand men; all these were men of valour. +ስድስቱም መቶ ሰዎች ተመልሰው ወደ ምድረ በዳ ወደ ሬሞን ዓለት ሸሹ፥ በሬሞን ዓለት አራት ወር ተቀመጡ።,ወነትዑ ወጐዩ ኀበ ኰኵሐ ሬሞን ወአረይዎሙ ኀምሳ ምእተ ብእሲ ወዴገንዎሙ ወተለውዎሙ እስከ ጌዴአም ወቀተሉ እምኔሆሙ ፳፻ብእሴ ።,"And they turned and fled toward the wilderness unto the rock of Rimmon: and they gleaned of them in the highways five thousand men; and pursued hard after them unto Gidom, and slew two thousand men of them." +የእስራኤልም ሰዎች በብንያም ልጆች ላይ ዳግመኛ ተመለሱ፤ ሞላውን ከተማ ከብቱንም ያገኙትንም ሁሉ በሰይፍ ስለት መቱ፤ ያገኙትንም ከተማ ሁሉ በእሳት አቃጠሉ።,ወኮኑ ኵሎሙ እለ ወድቁ እምነ ብንያሚ ፪፻-፻ወ፶፻ብእሲ እለ ይጸውሩ ኵናተ በይእቲ ዕለት ወኵሎሙ እሉ ዕደው ጽኑዓን ።,So that all which fell that day of Benjamin were twenty and five thousand men that drew the sword; all these were men of valour. +የእስራኤልም ሰዎች። ከእኛ ማንም ሰው ልጁን ለብንያም ልጆች አያጋባ ብለው በምጽጳ ተማምለው ነበር።,ወተማሐሉ ሰብአ እስራኤል በመሴፋ እንዘ ይብሉ ከመ ኢየሀብ ብእሲ እምኔነ ወለቶ ለብንያሚ ያስተዋስብ ።,"Now the men of Israel had sworn in Mizpeh, saying, There shall not any of us give his daughter unto Benjamin to wife." +ሕዝቡም ወደ ቤቴል መጥተው በዚያ በእግዚአብሔር ፊት እስከ ማታ ድረስ ተቀመጡ፥ ድምፃቸውንም ከፍ አድርገው ጽኑ ልቅሶ አለቀሱ።,ወሖሩ ኵሉ ሕዝብ ውስተ መሴፋ ወውስተ ቤቴል ወነበሩ እስከ ሰርክ ቅድመ እግዚአብሔር ወጸርኁ ወበከዩ ዐቢየ ብካየ ።,"And the people came to the house of God, and abode there till even before God, and lifted up their voices, and wept sore;" +እነርሱም። አቤቱ፥ የእስራኤል አምላክ ሆይ፥ ዛሬ ከእስራኤል አንድ ነገድ መታጣቱ፥ ስለ ምን ይህ በእስራኤል ላይ ሆነ? አሉ።,ወይቤሉ ለምንት እግዚኦ ኮነት ዛቲ በውስተ እስራኤል ከመ ትፃእ ዮም አሐቲ ሕዝብ እምነ እስራኤልል ።,"And said, O LORD God of Israel, why is this come to pass in Israel, that there should be to day one tribe lacking in Israel?" +በነጋውም ሕዝቡ ማልደው ተነሡ፥ በዚያም መሠዊያ ሠሩ፥ የሚቃጠልና የደኅንነት መሥዋዕትንም አቀረቡ።,ወእምዝ በሳኒታ ጌሡ ሕዝብ ወነደቁ ህየ ምሥዋዐ ወአዕረጉ መሥዋዕተ መድኀኒት ።,"And it came to pass on the morrow, that the people rose early, and built there an altar, and offered burnt offerings and peace offerings." +የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ወደ ምጽጳ ስላልወጣ ሰው። እርሱ ፈጽሞ ይገደል ብለው ታላቅ መሐላ ምለው ነበርና። ከእስራኤል ነገድ ሁሉ ወደ ጉባኤ ወደ እግዚአብሔር ያልወጣ ማን ነው? አሉ።,ወይቤሉ ደቂቀ እስራኤል መኑ ዘኢዐርገ እምነ ማኅበር እምነ ኵሉ ሕዝበ እስራኤል ኀበ እግዚአብሔር እስመ ዐቢይ መሐላሆሙ ከመ ዘኢዐርገ ኀበ እግዚአብሔር ውስተ መሴፋ ሞተ ይሙት ይቤሉ ።,"And the children of Israel said, Who is there among all the tribes of Israel that came not up with the congregation unto the LORD? For they had made a great oath concerning him that came not up to the LORD to Mizpeh, saying, He shall surely be put to death." +የእስራኤልም ልጆች ስለ ወንድሞቻቸው ስለ ብንያም ልጆች ተጸጽተው። ዛሬ ከእስራኤል አንድ ነገድ ጠፍቶአል።,ወተዓረቅዎ ደቂቀ እስራኤል ለብንያሚ እኁሆሙ ወይቤሉ ትወፅእኑ ዮም አሐቲ ሕዝብ እምነ እስራኤል ።,"And the children of Israel repented them for Benjamin their brother, and said, There is one tribe cut off from Israel this day." +እኛ ልጆቻችንን እንዳንድርላቸው በእግዚአብሔር ምለናልና የተረፉት ሚስቶችን እንዲያገኙ ምን እናድርግ? አሉ።,ምንተ እንከ ንሬስዮሙ ለእለ ተርፉ በእንተ አንስት ናሁ መሐልነ ንሕነ በእግዚአብሔር ከመ ኢነሀቦሙ እምነ አዋልዲነ ያውስቡ ።,"How shall we do for wives for them that remain, seeing we have sworn by the LORD that we will not give them of our daughters to wives?" +እነርሱም። ከእስራኤል ነገድ ወደ እግዚአብሔር ወደ ምጽጳ ያልወጣ ማን ነው? አሉ። እነሆም፥ ከኢያቢስ ገለዓድ ወደ ሰፈሩ ወደ ጉባኤ ማንም አልወጣም ነበር።,ወይቤሉ መኑ እምነ አሐቲ ሕዝበ እስራኤል ዘኢዐርገ ኀበ እግዚአብሔር ውስተ መሴፋ ወናሁ አሐዱ ብእሲ ኢመጽአ እምነ ኢያቢስ ዘገላአድ ውስተ ማኅበሮሙ ።,"And they said, What one is there of the tribes of Israel that came not up to Mizpeh to the LORD? And, behold, there came none to the camp from Jabeshgilead to the assembly." +ሕዝቡም በተቈጠሩ ጊዜ፥ እነሆ፥ በኢያቢስ ገለዓድ የሚኖር ሰው አልተገኘም።,ወተፋቀዱ ሕዝብ ወናሁ ፩ብእሲ ዘእምነ ኢያቢስ ዘገላአድ ኢሀለወ ።,"For the people were numbered, and, behold, there were none of the inhabitants of Jabeshgilead there." +ማኅበሩም ወደዚያ አሥራ ሁለት ሺህ ኃያላን ሰዎች ሰድደው። ሂዱ በኢያቢስ ገለዓድም ያሉትን ሰዎች ከሴቶችና ከሕፃናት ጋር በሰይፍ ስለት ግደሉ።,ወለአኩ ህየ ማኅበሮሙ እልፈ ወዕሥራ ምእተ ብእሴ እምነ ደቂቀ ኀይል ወአዘዝዎሙ እንዘ ይብሉ ሑሩ ወቅትሉ ኵሎ እለ ይነብሩ ውስተ ኢያቤስ ዘገላአድ በአፈ ኀፂን ወአንስተኒ ወሕዝበኒ ።,"And the congregation sent thither twelve thousand men of the valiantest, and commanded them, saying, Go and smite the inhabitants of Jabeshgilead with the edge of the sword, with the women and the children." +የምታደርጉትም ይህ ነው፤ ወንዱን ሁሉ፥ ከወንድ ጋር የተኛችይቱንም ሴት ሁሉ ፈጽማችሁ አጥፉ ብለው አዘዙአቸው።,ወከመዝ ግበሩ ኵሎ ተባዕተ ወኵሎ አንስተ አለ ያአምራ ብእሴ ቅትሉ ።,"And this is the thing that ye shall do, Ye shall utterly destroy every male, and every woman that hath lain by man." +ወንድ ያላወቁ አራት መቶ ቈነጃጅት ደናግሎች በኢያቢስ ገለዓድ በሚኖሩ መካከል አገኙ፤ በከነዓንም አገር ወዳለችው ወደ ሴሎ ወደ ሰፈሩ አመጡአቸው።,ወረከቡ እምነ እለ ይነብሩ ውስተ ኢያቤስ ዘገላአድ አርባዕተ ምእተ አዋልደ ደናግለ እለ ኢያእመራ ብእሴ ወአምጽእዎን ውስተ ትዕይንት ውስተ ሴሎ ውስተ ምድረ ከናአን ።,"And they found among the inhabitants of Jabeshgilead four hundred young virgins, that had known no man by lying with any male: and they brought them unto the camp to Shiloh, which is in the land of Canaan." +ማኅበሩም ሁሉ በሬሞን ዓለት ወዳሉት ወደ ብንያም ልጆች መልክተኞችን ላኩ፥ በዕርቅ ቃልም ተናገሩአቸው።,ወለአኩ ኵሉ ማኅበሮሙ ኀበ ብንያሚ እለ ውስተ ኰኵሐ ሬሞን ወጸውዕዎሙ ለሰላም ።,"And the whole congregation sent some to speak to the children of Benjamin that were in the rock Rimmon, and to call peaceably unto them." +በዚያም ጊዜ የብንያም ልጆች ተመለሱ፤ ከኢያቢስ ገለዓድም ሴቶች ያዳኑአቸውን ሴቶች አገቡአቸው። ነገር ግን የሚበቁ ሴቶች አላገኙም።,ወገብአ ብንያሚ ኀበ ደቂቀ እስራኤል በእማንቱ መዋዕል ወወሀብዎሙ አንስተ እለ እምነ አንስተ ኢያቤስ ዘገላአድ ወሠምሩ በዝንቱ ።,And Benjamin came again at that time; and they gave them wives which they had saved alive of the women of Jabeshgilead: and yet so they sufficed them not. +እግዚአብሔርም በእስራኤል ነገድ ውስጥ ስብራት ስላደረገ ሕዝቡ ስለ ብንያም ተጸጸቱ።,ወሕዝብኒ ተኳነንዎሙ ለብንያሚ እስመ ገብረ እግዚአብሔር ቀትለ ውስተ ሕዝበ እስራኤል ።,"And the people repented them for Benjamin, because that the LORD had made a breach in the tribes of Israel." +የማኅበሩ ሽማግሌዎች። ከብንያም ሴቶች ጠፍተዋልና የቀሩት ሰዎች ሚስት እንዲያገኙ ምን እናደርጋለን? አሉ።,ወይቤሉ ሊቃናተ ማኅበር ምንተ ንገብር በእንተ እለ ተርፉ በበይነ አንስት እስመ ጠፍአ አንስት እምነ ብንያሚ ።,"Then the elders of the congregation said, How shall we do for wives for them that remain, seeing the women are destroyed out of Benjamin?" +ደግሞም። ከእስራኤል አንድ ነገድ እንዳይደመሰስ ከብንያም ላመለጡት ርስት ይኑር።,ወይቤሉ ርስት ተርፈ ለብንያሚ ወኢትደምሰስ ሕዝብ እምነ እስራኤል ።,"And they said, There must be an inheritance for them that be escaped of Benjamin, that a tribe be not destroyed out of Israel." +የእስራኤልም ልጆች። ልጁን ለብንያም የሚድር ርጉም ይሁን ብለው ምለዋልና እኛ ልጆቻችንን ለእነርሱ ማጋባት አይሆንልንም አሉ።,ወንሕነኒ ኢንክል ውሂቦቶሙ አንስተ እምነ አዋልዲነ እስመ መሐልነ ደቂቀ እስራኤል እንዘ ንብል ርጉም ውእቱ ዘይሁብ ብእሲተ ለብንያሚ ።,"Howbeit we may not give them wives of our daughters: for the children of Israel have sworn, saying, Cursed be he that giveth a wife to Benjamin." +እነርሱም። እነሆ፥ በቤቴል በሰሜን በኩል፥ ከቤቴልም ወደ ሴኬም በሚወስደው መንገድ በምሥራቅ በኩል፥ በለቦና በደቡብ በኩል ባለችው በሴሎ የእግዚአብሔር በዓል በየዓመቱ አለ አሉ።,ወይቤሉ በዓለ እግዚአብሔር በሴሎ እምነ መዋዕል በበ መዋዕሊሁ ውእቱ እመንገለ መስዐ ቤቴል ወጽባሒሃ ለፍኖት እንተ ታዐርግ እምነ ቤቴል ለሲቂማ ወእመንገለ አዜባ ለሌቦና ።,"Then they said, Behold, there is a feast of the LORD in Shiloh yearly in a place which is on the north side of Bethel, on the east side of the highway that goeth up from Bethel to Shechem, and on the south of Lebonah." +የብንያምንም ልጆች እንዲህ ብለው አዘዙአቸው። ሂዱ በወይኑ ስፍራ ተደበቁ፤,ወአዘዝዎሙ ለደቂቀ ብንያሚ ወይቤልዎሙ ሑሩ ወዕግቱ ውስተ አዕጻደ ወይን ።,"Therefore they commanded the children of Benjamin, saying, Go and lie in wait in the vineyards;" +ተመልከቱም፥ እነሆም፥ የሴሎ ሴቶች ልጆች አታሞ ይዘው ለዘፈን ሲወጡ ከወይኑ ስፍራ ውጡ፥ ከሴሎም ሴቶች ልጆች ለየራሳችሁ ሚስት ንጠቁ፥ ወደ ብንያም ምድርም ሂዱ።,ወተዐቀቡ አዋልዲሆሙ ለእለ ይነብሩ ውስተ ሴሎ እንዘ ይትዌነያ በመሰንቆ ወትወፅኡ እምነ አዕጻደ ወይን ወምስጡ ለክሙ አንስተ እምነ አዋልደ ሴሎ ወእትዉ ውስተ ብንያሚ ።,"And see, and, behold, if the daughters of Shiloh come out to dance in dances, then come ye out of the vineyards, and catch you every man his wife of the daughters of Shiloh, and go to the land of Benjamin." +አባቶቻቸውና ወንድሞቻቸውም ሊጣሉአችሁ ወደ እኛ በመጡ ጊዜ። ስለ እኛ ማሩአቸው፤ እኛ ሚስት ለያንዳንዳቸው በሰልፍ አልወሰድንላቸውምና፥ እናንተም በደል ይሆንባችሁ ስለ ነበረ አላጋባችኋቸውምና፥ እንላችኋለን።,ወለእመ መጽኡ አበዊሆን ወአኀዊሆን ይሰነኑክሙ ንብሎሙ መሐርዎሙ እስመ ኢያውፅኡ አንስቲያሆሙ እምነ ቀትል እስመ አኮ አንትሙ ዘወሀብክምዎሙ በእማንቱ መዋዕል ኢትነስሑ ።,"And it shall be, when their fathers or their brethren come unto us to complain, that we will say unto them, Be favourable unto them for our sakes: because we reserved not to each man his wife in the war: for ye did not give unto them at this time, that ye should be guilty." +የብንያምም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፥ በቍጥራቸውም መጠን ከተነጠቁት ዘፋኞች ሚስት ወሰዱ፤ ወደ ርስታቸውም ተመልሰው ሄዱ፥ ከተሞችንም ሠርተው ተቀመጡባቸው።,ወገብሩ ከማሁ ደቂቀ ብንያሚ ወነሥኡ አንስተ በኍልቆሙ እምነ እለ ይትዌነያ ተመሰጥዎን ወአተዉ ወገብኡ ውስተ ርስቶሙ ወነደቁ ሎሙ አህጉረ ወነበሩ ውስቴቶን ።,"And the children of Benjamin did so, and took them wives, according to their number, of them that danced, whom they caught: and they went and returned unto their inheritance, and repaired the cities, and dwelt in them." +በዚያን ጊዜም የእስራኤል ልጆች ከዚያ ተነሡ፥ እያንዳንዱም ወደ ነገዱና ወደ ወገኑ ሄደ፤ ሰውም ሁሉ ከዚያ ወደ ርስቱ ተመለሰ።,ወአተዉ እምህየ ደቂቀ እስራኤል ብእሲ ብእሲ ውስተ ሕዝቡ ወውስተ ነገዱ ወአተዉ እምህየ ብእሲ ብእሲ ውስተ ርስቱ ።,"And the children of Israel departed thence at that time, every man to his tribe and to his family, and they went out from thence every man to his inheritance." +በዚያም ዘመን በእስራኤል ዘንድ ንጉሥ አልነበረም፤ ሰው ሁሉ በፊቱ መልካም መስሎ የታየውን ያደርግ ነበር።,ወበእማንቱ መዋዕል አልቦሙ ንጉሠ እስራኤል ብእሲ ብእሲ ዘአደሞ ቅድመ አዕይንቲሁ ይገብር ።,In those days there was no king in Israel: every man did that which was right in his own eyes. +በዚያም ዘመን በእስራኤል ዘንድ ንጉሥ በሌለበት ጊዜ በተራራማው በኤፍሬም አገር ማዶ የተቀመጠ ሌዋዊ ነበረ፤ ከቤተ ልሔምም ይሁዳ ቁባት አገባ።,ወበእማንቱ መዋዕል አልቦሙ ንጉሠ እስራኤል ወሀለወ ብእሲ ሌዋዊ ወይነብር ውስተ አሐዱ ሕብር ዘደብረ ኤፍሬም ወነሥአ ሎቱ ውእቱ ብእሲ ብእሲተ ዕቅብተ እምነ ቤተ ልሔም ዘይሁዳ ።,"And it came to pass in those days, when there was no king in Israel, that there was a certain Levite sojourning on the side of mount Ephraim, who took to him a concubine out of Bethlehemjudah." +ቁባቱም አመነዘረችበት፥ ትታውም ወደ አባትዋ ቤት ወደ ቤተ ልሔም ይሁዳ ሄደች፤ በዚያም አራት ወር ተቀመጠች።,ወተምዕዐቶ ዕቅብቱ ወኀደገቶ ወአተወት ቤተ አቡሃ ቤተ ልሔም ዘይሁዳ ወነበረት ህየ መዋዕለ አርባዕተ አውራኀ ።,"And his concubine played the whore against him, and went away from him unto her father's house to Bethlehemjudah, and was there four whole months." +ባልዋም ተነሣ፥ ከእርስዋም ዕርቅ ሽቶ ወደ ቤቱ ሊመልሳት ፍለጋዋን ተከትሎ ሄደ፤ ከእርሱም ጋር አንድ አሽከር ሁለትም አህዮች ነበሩ። እርስዋም ወደ አባትዋ ቤት አገባችው፤ አባትዋም ባየው ጊዜ ደስ ብሎት ተገናኘው።,ወተንሥአ ምታ ወሖረ ወተለዋ ከመ ይትዓረቃ ወያግብኣ ኀቤሁ ወቍልዔሁ ምስሌሁ ወክልኤቱ አእዱግ ወሖረ ቤተ አቡሃ ወርእዮ አቡሃ ለይእቲ ወለት ወሖረ ወተቀበሎ ።,"And her husband arose, and went after her, to speak friendly unto her, and to bring her again, having his servant with him, and a couple of asses: and she brought him into her father's house: and when the father of the damsel saw him, he rejoiced to meet him." +የብላቴናይቱም አባት አማቱ የግድ አለ፥ በቤቱም ሦስት ቀን ተቀመጠ፤ በሉም፥ ጠጡም፥ በዚያም አደሩ።,ወአብኦ ሐሙሁ አቡሃ ለብእሲቱ ወነበረ ምስሌሁ ሠሉሰ መዋዕለ ወበልዑ ወሰትዩ ወቤተ ህየ ።,"And his father in law, the damsel's father, retained him; and he abode with him three days: so they did eat and drink, and lodged there." +በአራተኛውም ቀን ማልደው ተነሡ፥ እርሱም ለመሄድ ተነሣ፤ የብላቴናይቱም አባት አማቹን። ሰውነትህን በቍራሽ እንጀራ አበርታ፥ ከዚያም በኋላ ትሄዳለህ አለው።,ወእምዝ አመ ራብዕት ዕለት ነቅሁ በጽባሕ ወተንሥአ ይሑር ወይቤሎ አቡሃ ለይእቲ ወለት ለሐሙሁ አጽንዕ ልበከ ወብላዕ ፍተ ኅብስት ወእምዝ ተሐውሩ ።,"And it came to pass on the fourth day, when they arose early in the morning, that he rose up to depart: and the damsel's father said unto his son in law, Comfort thine heart with a morsel of bread, and afterward go your way." +ተቀመጡም በአንድ ላይም በሉ ጠጡም፤ የብላቴናይቱም አባት ሰውዮውን። ዛሬ ደግሞ ከዚህ ለማደር፥ እባክህ፥ ፍቀድ፥ ልብህንም ደስ ይበለው አለው።,ወነበሩ ወበልዑ ክልኤሆሙ ኅቡረ ወሰትዩ ወይቤሎ አቡሃ ለይእቲ ወለት ለውእቱ ብእሲ ቢት ዮምኒ ወይትፌሠሐከ ልብከ ።,"And they sat down, and did eat and drink both of them together: for the damsel's father had said unto the man, Be content, I pray thee, and tarry all night, and let thine heart be merry." +ሰውዮውም ሊሄድ ተነሣ፤ አማቱ ግን የግድ አለው፥ ዳግመኛም በዚያ አደረ።,ወተንሥአ ውእቱ ብእሲ ይሑር ወአገበሮ ሐሙሁ ወካዕበ ቤተ ህየ ።,"And when the man rose up to depart, his father in law urged him: therefore he lodged there again." +በአምስተኛውም ቀን ለመሄድ ማልዶ ተነሣ፤ የብላቴናይቱም አባት። እባክህ፥ ሰውነትህን አበርታ፥ ቀኑም እስኪዋገድ ድረስ ቆይ አለው። ሁለቱም በሉ።,ወነቅሀ በጽባሕ አመ ኃምስት ዕለት ከመ ይሑር ወይቤሎ አቡሃ ለይእቲ ወለት ብላዕ እክለ ወእምዝ ተሐውር እስከ ተዐርብ ፀሐይ ወበልዑ ወሰትዩ ክልኤሆሙ ።,"And he arose early in the morning on the fifth day to depart: and the damsel's father said, Comfort thine heart, I pray thee. And they tarried until afternoon, and they did eat both of them." +ሰውዮውም ከቁባቱና ከአሽከሩ ጋር ለመሄድ በተነሣ ጊዜ የብላቴናይቱ አባት አማቱ። እነሆ፥ ቀኑ ተዋግዶአል፤ በዚህ እደሩ፤ እነሆ፥ ቀኑ ለማለፍ ተዋ���ዶአል፤ ልባችሁ ደስ እንዲለው በዚህ እደሩ፤ ነገም ወደ ቤታችሁ እንድትደርሱ ማልዳችሁ መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ አለው።,ወተንሥአ ውእቱ ብእሲ ከመ ይሑር ውእቱ ወዕቅብቱ ወቍልዔሁ ወይቤሎ ሐሙሁ አቡሃ ለይእቲ ወለት ናሁ መስየ ወተቈልቈለ ፀሐይ ኅድር ዝየ ዮምኒ ወንበር ዝየ ወይትፌሠሐከ ልብከ ወትገይሡ በጽባሕ ፍኖተክሙ ወተአቱ ቤተከ ።,"And when the man rose up to depart, he, and his concubine, and his servant, his father in law, the damsel's father, said unto him, Behold, now the day draweth toward evening, I pray you tarry all night: behold, the day groweth to an end, lodge here, that thine heart may be merry; and to morrow get you early on your way, that thou mayest go home." +ሰውዮው ግን በዚያ ሌሊት ለማደር አልፈቀደም፥ ተነሥቶም ሄደ፥ ኢየሩሳሌምም ወደ ተባለች ወደ ኢያቡስ ፊት ለፊት ደረሰ። ከእርሱም ጋር ሁለት የተጫኑ አህዮች ነበሩ፥ ቁባቱም ከእርሱ ጋር ነበረች።,ወአበየ ውእቱ ብእሲ በይተ ወተንሥአ ወሖረ ወበጽሑ እስከ ቅድመ ኢየቡስ እንተ ይእቲ ኢየሩሳሌም ወምስሌሁ ክልኤቱ አእዱግ ጽዑናን ወዕቅብቱኒ ምስሌሁ ይእቲ ።,"But the man would not tarry that night, but he rose up and departed, and came over against Jebus, which is Jerusalem; and there were with him two asses saddled, his concubine also was with him." +ወደ ኢያቡስም በደረሱ ጊዜ መሸባቸው፥ አሽከሩም ጌታውን። ና፥ ወደዚህ ወደ ኢያቡሳውያን ከተማ፥ እባክህ፥ እናቅና፥ በእርስዋም እንደር አለው።,ወእንዘ ዓዲሆሙ ሀለዉ አንጻረ ኢያቡስ ወፀሐይኒ ተቈልቈለት ጥቀ ወይቤሎ ቍልዔሁ ለእግዚኡ ነዓ ንግሐሥ ውስተ ሀገረ ኢያቡሴዎን ዛቲ ወንቢት ውስቴታ ።,"And when they were by Jebus, the day was far spent; and the servant said unto his master, Come, I pray thee, and let us turn in into this city of the Jebusites, and lodge in it." +ጌታውም። ከእስራኤል ወገን ወዳልሆነች ወደ እንግዳ ከተማ አንገባም፤ እኛ ወደ ጊብዓ እንለፍ አለው።,ወይቤሎ እግዚኡ ኢይግሕሥ ውስተ ሀገረ ነኪር እንተ ኢኮነት ለደቂቀ እስራኤል ነኀልፍ እስከ ገባኣ ።,"And his master said unto him, We will not turn aside hither into the city of a stranger, that is not of the children of Israel; we will pass over to Gibeah." +አሽከሩንም። ና፥ ከእነዚህ ስፍራ ወደ አንዱ እንቅረብ፤ በጊብዓ ወይም በራማ እንደር አለው።,ወይቤሎ ለቍልዔሁ ነዓ ንግሐሥ ውስተ አሐዱ መካን ወንሕድር ውስተ ገባኣ እንተ ራማ ።,"And he said unto his servant, Come, and let us draw near to one of these places to lodge all night, in Gibeah, or in Ramah." +መንገዳቸውንም ይዘው ሄዱ፤ የብንያምም ነገድ በምትሆነው በጊብዓ አጠገብ ሳሉ ፀሐይ ገባችባቸው።,ወኀለፉ ወሖሩ እስከ ዐርበ ፀሐይ በጺሖሙ ገባኣ እንተ ብንያም ።,"And they passed on and went their way; and the sun went down upon them when they were by Gibeah, which belongeth to Benjamin." +በጊብዓም ገብተው ያድሩ ዘንድ ወደዚያ አቀኑ። በገባም ጊዜ ሊያሳድራቸው ማንም በቤቱ አልተቀበላቸውምና በከተማው አደባባይ ተቀመጡ።,ወግሕሡ ህየ ከመ ይባኡ ወይኅድሩ ውስተ ገባኣ ወቦኡ ወነበሩ ውስተ መርሕበ ሀገር ወአልቦ ዘያበውኦሙ ውስተ ቤት ወዘያኀድሮሙ ።,"And they turned aside thither, to go in and to lodge in Gibeah: and when he went in, he sat him down in a street of the city: for there was no man that took them into his house to lodging." +እነሆም፥ አንድ ሽማግሌ ከእርሻው ሥራ ወደ ማታ መጣ፤ ይህም ሰው ከተራራማው ከኤፍሬም አገር ነበረ በጊብዓም በእንግድነት ተቀምጦ ነበር፤ የዚያ አገር ሰዎች ግን ብንያማውያን ነበሩ።,ወመጽአ ብእሲ ልሂቅ እምነ ግብሩ ወብእሲሁሰ እምነ ደብረ ኤፍሬም ወምንባሪሁ ውስተ ገባኣ ወሰብአ ብሔርሰ ደቂቀ ብንያሙ ።,"And, behold, there came an old man from his work out of the field at even, which was also of mount Ephraim; and he sojourned in Gibeah: but the men of the place were Benjamites." +ዓይኑንም አንሥቶ መንገደኛውን በከተማው አደባባይ አየ፤ ሽማግሌውም። ወዴት ትሄዳለህ? ከወዴትስ መጣህ? አለው።,ወነጸረ በአዕይንቲሁ ወር���ዮ ለዝክቱ ብእሲ ነጋዲት ውስተ መርሕበ ሀገር ወይቤሎ ዝክቱ ልሂቅ አይቴ ተሐውር ወእምአይቴ መጻእከ ።,"And when he had lifted up his eyes, he saw a wayfaring man in the street of the city: and the old man said, Whither goest thou? and whence comest thou?" +እርሱም። እኛ ከቤተ ልሔም ይሁዳ ወደ ተራራማው ወደ ኤፍሬም አገር ማዶ እናልፋለን፤ እኔ ከዚያ ነኝ፥ ወደ ቤተ ልሔምም ይሁዳ ሄጄ ነበር፥ አሁንም ወደ እግዚአብሔር ቤት እሄዳለሁ፤ በቤቱም የሚያሳድረኝ አጣሁ፤,ወይቤሎ ኀላፊት ንሕነ እምነ ቤተ ልሔም ዘይሁዳ እስከ አመ ንበጽሕ ደብረ ኤፍሬም እስመ እምህየ አነ ወሖርኩ እስከ ቤተ ልሔም ዘይሁዳ ወአአቱ ቤትየ ወአልቦ ዘአግሐሠኒ ውስተ ቤቱ ።,"And he said unto him, We are passing from Bethlehemjudah toward the side of mount Ephraim; from thence am I: and I went to Bethlehemjudah, but I am now going to the house of the LORD; and there is no man that receiveth me to house." +ለአህዮቻችን ገለባና ገፈራ አለን፤ ለእኔና ለገረድህ ከባሪያዎችህም ጋር ላለው አሽከር እንጀራና የወይን ጠጅ አለን፤ አንዳችም አላጣንም አለው።,ወሐሠረሰ ወእክለኒ ብነ ለአእዱግነ ወኅብስተኒ ወወይነኒ ብነ ወለአመትከኒ ወለቍልዔ አግብርቲከ አልቦ ዘነኀጥእ እምነ ኵሉ መፍቅድነ ።,"Yet there is both straw and provender for our asses; and there is bread and wine also for me, and for thy handmaid, and for the young man which is with thy servants: there is no want of any thing." +ሽማግሌውም። ሰላም ከአንተ ጋር ይሁን፤ የምትሻውንም ሁሉ እኔ እሰጥሃለሁ፤ በአደባባይ ግን አትደር አለው።,ወይቤሎ ዝክቱ ብእሲ ልሂቅ ሰላም ለከ ወኵሉ ዘአልብከ ላዕሌየ ወባሕቱ ውስተ መርሕብ ኢትኅድር ።,"And the old man said, Peace be with thee; howsoever let all thy wants lie upon me; only lodge not in the street." +ወደ ቤቱም አስገባው፥ ለአህዮቹም ገፈራ ጣለላቸው፤ እግራቸውንም ታጠቡ፥ በሉም ጠጡም።,ወአብኦ ውስተ ቤቱ ወአቅመኀ ለአእዱጊሁ ወኀፀቡ እገሪሆሙ ወበልዑ ወሰትዩ ።,"So he brought him into his house, and gave provender unto the asses: and they washed their feet, and did eat and drink." +ሰውነታቸውንም ደስ ባሰኙ ጊዜ ወስላቶች የሆኑ የከተማው ሰዎች ቤቱን ከበቡ በሩንም ይደበድቡ ነበር፤ ባለቤቱንም ሽማግሌውን። ወደ ቤትህ የገባውን ሰው እንድንደርስበት አውጣልን አሉት።,ወእምዝ ሶበ ተፈሥሖሙ ልቦሙ ወናሁ ደቂቀ ኃጥኣን ሰብአ ሀገር ዐገትዎ ለውእቱ ቤት ወጐድጐዱ ኆኅተ ወይቤልዎ ለዝክቱ ብእሲ ልሂቅ ባዕለ ቤት አውጽኦ ለዝክቱ ብእሲ ዘቦአ ውስተ ቤትከ ከመ ንሑሮ ።,"Now as they were making their hearts merry, behold, the men of the city, certain sons of Belial, beset the house round about, and beat at the door, and spake to the master of the house, the old man, saying, Bring forth the man that came into thine house, that we may know him." +ባለቤቱም ሽማግሌው ወደ እነርሱ ወጥቶ። ወንድሞቼ ሆይ፥ ይህን ክፉ ነገር፥ እባካችሁ፥ አታድርጉ፤ ይህ ሰው ወደ ቤቴ ገብቶአልና እንደዚህ ያለ ኃጢአት አትሥሩ።,ወወፅአ ኀቤሆሙ ዝክቱ ብእሲ ባዕለ ቤት ወይቤሎሙ ሐሰ ለክሙ አኀዊነ ኢትግበሩ እኩየ እምድኅረ ቦአ ብእሲ ውስተ ቤትየ ኢትግበሩ ዛተ እበደ ።,"And the man, the master of the house, went out unto them, and said unto them, Nay, my brethren, nay, I pray you, do not so wickedly; seeing that this man is come into mine house, do not this folly." +ድንግል ልጄና የእርሱም ቁባት፥ እነሆ፥ አሉ፥ አሁንም አወጣቸዋለሁ፤ አዋርዱአቸው እንደ ወደዳችሁም አድርጉባቸው፤ ነገር ግን በዚህ ሰው ላይ እንደዚህ ያለ ኃጢአት አታድርጉ አላቸው።,ናሁ ወለትየ ድንግል ወዕቅብቱ ኣውፅኦን ወአኅስርዎን ወግበሩ ላዕሌሆን ዘይኤድመክሙ በውስተ አዕይንቲክሙ ወላዕለ ዝክቱ ብእሲ ኢትግበሩ ዘንተ ነገረ እበድ ።,"Behold, here is my daughter a maiden, and his concubine; them I will bring out now, and humble ye them, and do with them what seemeth good unto you: but unto this man do not so vile a thing." +ሰዎቹ ግን ነገሩን አልሰሙም፤ ሰውዮውም ቁባቱን ይዞ አወጣላቸው፤ ደረሱ���ትም፥ ሌሊቱንም ሁሉ እስኪነጋ ድረስ አመነዘሩባት፤ ጎህ በቀደደም ጊዜ ለቀቁአት።,ወኢፈቀዱ እሙንቱ ሰብእ ይስምዕዎ ወነሥኣ ዝክቱ ብእሲ ለዕቅብቱ ወአውፅኣ አፍአ ኀቤሆሙ ወአኅሰርዋ ወተወነይዋ ኵላ ሌሊተ እስከ ጸብሐ ወፈነውዋ ሶበ ዐርገ ጎሕ ።,"But the men would not hearken to him: so the man took his concubine, and brought her forth unto them; and they knew her, and abused her all the night until the morning: and when the day began to spring, they let her go." +ሴቲቱም ማለዳ መጣች፥ ጌታዋም ባለበት በሰውዮው ቤት ደጅ ወድቃ እስኪነጋ ድረስ በዚያ ቀረች።,ወመጽአት ይእቲ ብእሲት በጽባሕ ወወድቀት ኀበ መድረከ ኆኅት ዘውእቱ ብእሲ ባዕለ ቤት ኀበ ሀለወ ህየ እግዚኣ እስከ ጸብሐ ።,"Then came the woman in the dawning of the day, and fell down at the door of the man's house where her lord was, till it was light." +ጌታዋም ማለዳ ተነሣ የቤቱንም ደጅ ከፈተ፥ መንገዱንም ለመሄድ ወጣ፤ እነሆም ቁባቲቱ ሴት በቤቱ ደጃፍ ወድቃ፥ እጅዋም በመድረክ ላይ ነበረ።,ወተንሥአ እግዚኣ በጽባሕ ወአርኀወ ኆኅተ ውእቱ ቤት ወወፅአ ከመ ይሑር ፍኖቶ ወረከባ ለዕቅብቱ ውድቅተ ኀበ ኆኅተ ውእቱ ቤት ወእደዊሃ ላዕለ መድረክ ።,"And her lord rose up in the morning, and opened the doors of the house, and went out to go his way: and, behold, the woman his concubine was fallen down at the door of the house, and her hands were upon the threshold." +እርሱም። ተነሺ፥ እንሂድ አላት፤ እርስዋ ግን ሞታ ነበርና አልመለሰችም፤ በዚያን ጊዜ በአህያው ላይ ጫናት፥ ተነሥቶም ወደ ስፍራው ሄደ።,ወይቤላ ተንሥኢ ንሑር ወኢያውሥአቶ እስመ ሞተት ወጸዐና ዲበ አድግ ወተንሥአ ውእቱ ብእሲ ወአተወ ብሔሮ ።,"And he said unto her, Up, and let us be going. But none answered. Then the man took her up upon an ass, and the man rose up, and gat him unto his place." +ወደ ቤቱም በመጣ ጊዜ ካራ አነሣ፥ ቁባቱንም ይዞ ከአጥንቶችዋ መለያያ ላይ ለአሥራ ሁለት ቈራርጦ ወደ እስራኤል አገር ሁሉ ሰደደ።,ወቦአ ቤቶ ወነሥአ መጥባሕተ ወአኀዛ ለዕቅብቱ ወመተራ እምነ መለያልየ አዕጽምቲሃ ዐሠርተ ወክልኤተ ክፍለ ረሰያ ወፈነዋ ውስተ ሕዝበ እስራኤል ።,"And when he was come into his house, he took a knife, and laid hold on his concubine, and divided her, together with her bones, into twelve pieces, and sent her into all the coasts of Israel." +ያየም ሁሉ። የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እንዲህ ያለ ነገር ከቶ አልተደረገም፥ አልታየምም፤ አስቡት፥ በዚህም ተመካከሩ፥ ተነጋገሩም ይባባል ነበር።,ወእምዝ ኵሉ ዘርእያ ይቤ አልቦ አመ ኮነ ከመዝ ወአልቦ አመ አስተርአየ እምአመ ወፅኡ እስራኤል እምነ ግብጽ እስብ ዮም ። ወአዘዞሙ ለእልክቱ ሰብእ እለ ፈነዎሙ ወይቤሎሙ ከመዝ በልዎሙ ለኵሉ ሰብአ እስራኤል ቦኑአ አመአ ኮነአ ከመዝአ እምአመአ ወፅኡአ ደቂቀ አስራኤልአ እምነአ ግብጽአ እስከአ ዮምአ ወረስዩአ ለክሙአ ምክረአ ወተናገሩአ ።,"And it was so, that all that saw it said, There was no such deed done nor seen from the day that the children of Israel came up out of the land of Egypt unto this day: consider of it, take advice, and speak your minds." +የኤፍሬም ሰዎች። ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው? ምድያምን ለመዋጋት በወጣህ ጊዜ ለምን አልጠራኸንም? አሉት። ጽኑ ጥልም ተጣሉት።,ወይቤልዎ ሰብአ ኤፍሬም ምንት ዝንቱ ነገር ዘገበርከ ላዕሌነ ከመ ኢትጸውዐነ አመ ሖርከ ትትቃተሎሙ ለምድያም ወተሳነኑ ምስሌሁ ዐቢየ ተስናነ ።,"And the men of Ephraim said unto him, Why hast thou served us thus, that thou calledst us not, when thou wentest to fight with the Midianites? And they did chide with him sharply." +እርሱም። እኔ ካደረግሁት እናንተ ያደረጋችሁት አይበልጥምን? የኤፍሬም ወይን ቃርሚያ ከአቢዔዝር ወይን መከር አይሻልምን?,ወይቤሎሙ ምንተ ገበርኩ ይእዜ ከመ ዘአንትሙ ኢትኄይስኒ ቈጽለ ኤፍሬም እምቀሥመ አቢየዜር ።,"And he said unto them, What have I done now in comparison of you? Is not the gleaning of the grapes of Ephraim better than the vintage of Abiezer?" +እግዚአብሔር የምድያምን መኳንንት ሔሬብንና ዜብን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋል፤ እናንተ ያደረጋችሁትን የሚመስል እኔ ምን ማድረግ እችል ኖሮአል? አላቸው። ይህን በተናገረ ጊዜ ቍጣቸው በረደ።,አኮኑ ውስተ እዴክሙ አግብኦሙ እግዚአብሔር ለመላእክተ ምድያም ሄሬብ ወዜብ ወምንተ ክህልኩ ገቢረ ከማክሙ ፤ ወእምዝ ኀደግዎ እንከ ወአእረፈት ነፍሶሙ እምኔሁ ሶበ ይቤሎሙ ዘንተ ቃለ ።,"God hath delivered into your hands the princes of Midian, Oreb and Zeeb: and what was I able to do in comparison of you? Then their anger was abated toward him, when he had said that." +ጌዴዎንም ከሦስቱ መቶ ሰዎች ጋር ወደ ዮርዳኖስ ደርሶ ተሻገረ፤ ምንም እንኳ ቢደክሙ ያሳድዱ ነበር።,ወመጽአ ጌድዮን ኀበ ዮርዳንስ ወዐደወ ውእቱ ወክልኤቱ ምእት ብእሲ እለ ምስሌሁ ወዐንበዙ ሶበ ርኅቡ ።,"And Gideon came to Jordan, and passed over, he, and the three hundred men that were with him, faint, yet pursuing them." +የሱኮትንም ሰዎች። የምድያምን ነገሥታት ዛብሄልንና ስልማናን ሳሳድድ፥ ደክመዋልና እኔን ለተከተሉ ሕዝብ እንጀራ፥ እባካችሁ፥ ስጡ አላቸው።,ወይቤሎሙ ለሰብአ ሶኮት ሀብዎሙ እክለ ለሕዝብ እለ ምስሌየ እስመ ርኅቡ ወአንሰ እተልዎሙ ለዜቤሔ ወለሴልማና ነገሥተ ምድያም ።,"And he said unto the men of Succoth, Give, I pray you, loaves of bread unto the people that follow me; for they be faint, and I am pursuing after Zebah and Zalmunna, kings of Midian." +የሱኮትም አለቆች። እኛ ለሠራዊትህ እንጀራ እንድንሰጥ የዛብሄልና የስልማና እጅ አሁን በእጅህ ነውን? አሉ።,ወይቤልዎ መላእክተ ሶኮት ቦኑ እዴሆሙ ለዜቤሔ ወለሴልማና ይእዜ ውስተ እዴከ ከመ ነሀቦሙ እክለ ለሰራዊትከ ።,"And the princes of Succoth said, Are the hands of Zebah and Zalmunna now in thine hand, that we should give bread unto thine army?" +ጌዴዎንም። እግዚአብሔር ዛብሄልንና ስልማናን በእጄ አሳልፎ ሲሰጠኝ እኔ በምድረ በዳ እሾህና በኵርንችት ሥጋችሁን እገርፋለሁ አለ።,ወይቤሎሙ ጌድዮን አኮ ከመዝ እምከመ አግብኦሙ እግዚአብሔር ለዜቤሔ ወለሴልማና ውስተ እዴየ እሰቅል ሥጋክሙ ውስተ ዐቀባት ዘገዳም ወውስተ ክልኤ አርቆሚን ።,"And Gideon said, Therefore when the LORD hath delivered Zebah and Zalmunna into mine hand, then I will tear your flesh with the thorns of the wilderness and with briers." +ከዚያም ወደ ጵኒኤል ወጣ፥ ለጵኒኤልም ሰዎች እንዲሁ አላቸው፤ የጵንኤልም ሰዎች የሱኮት ሰዎች እንደ መለሱ መለሱለት።,ወዐርገ እምህየ ውስተ ፋኑሔል ወይቤሎሙ ከመዝ ወይቤልዎ በከመ ይቤልዎ ሰብአ ሶኮት ።,"And he went up thence to Penuel, and spake unto them likewise: and the men of Penuel answered him as the men of Succoth had answered him." +እርሱም የጵኒኤልን ሰዎች ደግሞ። በደኅና በተመለስሁ ጊዜ ይህን ግንብ አፈርሰዋለሁ ብሎ ተናገራቸው።,ወይቤሎሙ ለሰብአ ፋኑሔል ሶበ ገባእኩ በዳኅን እነሥቶ ለዝንቱ ማኅፈድ ።,"And he spake also unto the men of Penuel, saying, When I come again in peace, I will break down this tower." +ዛብሄልና ስልማናም ከሠራዊቶቻቸው ጋር በቀርቀር ነበሩ፤ ሰይፍ የሚመዝዙ መቶ ሀያ ሺህ ሰዎች ወድቀው ነበርና ከምሥራቅ ሰዎች ሠራዊት ሁሉ የቀሩ አሥራ አምስት ሺህ ያህል ሰዎች ነበሩ።,ወዜቤሔሰ ወሴልማና ውስተ ቀርቀር ወትዕይንቶሙ ምስሌሆሙ ወየአክሉ እልፈ ወኀምሳ ምእተ ኵሎሙ እለ ተርፉ እምነ ኵሉ ተዓይኒሆሙ ለደቂቀ ጽባሕ ወእለሰ ወድቁ ዐሠርቱ እልፍ ወዕሥራ ምእት ብእሲ እለ ይጸውሩ ኵናተ ።,"Now Zebah and Zalmunna were in Karkor, and their hosts with them, about fifteen thousand men, all that were left of all the hosts of the children of the east: for there fell an hundred and twenty thousand men that drew sword." +ጌዴዎንም የድንኳን ተቀማጮች ባሉበት መንገድ በኖባህና በዮግብሃ በምሥራቅ በኩል ወጣ፤ ሠራዊቱም ተዘልሎ ነበርና ሠራዊቱን መታ።,ወዐርገ ጌድዮን ፍኖተ እለ ይነብሩ ውስተ አዕጻዳት ጽባሓውያን እለ መ���ገለ ናቤት ላዕለ ዜቤሔ ወቀተለ ትዕይንቶሙ እንዘ ይትአመኑ ።,"And Gideon went up by the way of them that dwelt in tents on the east of Nobah and Jogbehah, and smote the host: for the host was secure." +ዛብሄልና ስልማናም ሸሹ፤ እርሱም አሳደዳቸው፥ ሁለቱንም የምድያም ነገሥታት ዛብሄልንና ስልማናን ያዘ፥ ሠራዊቱንም ሁሉ አስደነገጠ።,ወጐዩ ዜቤሔ ወሴልማና ወዴገኖሙ ወተለዎሙ ወአሐዞሙ ለክልኤሆሙ ነገሥተ ምድያም ለዜቤሔ ወለሴልማና ወለኵሉ ትዕይንቶሙ ቀጥቀጦሙ ጌድዮን ።,"And when Zebah and Zalmunna fled, he pursued after them, and took the two kings of Midian, Zebah and Zalmunna, and discomfited all the host." +የኢዮአስ ልጅም ጌዴዎን ከሔሬስ ዳገት ከሰልፍ ተመለሰ።,ወተመይጠ ጌድዮን ወልደ ዮአስ እምነ ፀብእ እምነ ዐቀበ አሬስ ።,"And Gideon the son of Joash returned from battle before the sun was up," +ከሱኮትም ሰዎች አንድ ብላቴና ይዞ ጠየቀው፤ እርሱም የሱኮትን አለቆችና ሽማግሌዎች ሰባ ሳባት ሰዎች ጻፈለት።,ወአኀዙ አሐደ ወልደ እምነ ሰብአ ሶኮት ወሐተቶ ወአጽሐፎሙ ለመላእክተ ሶከት ወሊቃናቲሃ ሰብዓ ወሰብዐቱ ብእሲ ።,"And caught a young man of the men of Succoth, and enquired of him: and he described unto him the princes of Succoth, and the elders thereof, even threescore and seventeen men." +ወደ ሱኮትም ሰዎች መጥቶ። ለደከሙት ሰዎችህ እንጀራ እንሰጥ ዘንድ የዛብሄልና የስልማና እጅ አሁን በእጅህ ነውን? ብላችሁ የተላገዳችሁብኝ፥ ዛብሄልና ስልማና እነሆ፥ አለ።,ወበጽሐ ኀበ መላእክተ ሶኮት ወይቤሎሙ ነዮሙ ዜቤሔ ወሴልማና በአለ ቦሙ ተዐየርክሙ ወትቤሉኒ ቦኑ እዴሆሙ ለዜቤሔ ወለሴልማና ይእዜ ውስተ እዴከ ከመ ነሀቦሙ እክለ ለእለ ርኅቡ ሰብእከ ።,"And he came unto the men of Succoth, and said, Behold Zebah and Zalmunna, with whom ye did upbraid me, saying, Are the hands of Zebah and Zalmunna now in thine hand, that we should give bread unto thy men that are weary?" +የከተማይቱንም ሽማግሌዎች ያዘ፥ የምድረ በዳንም እሾህና ኵርንችት ወስዶ የሱኮትን ሰዎች ገረፋቸው።,ወነሥኦሙ ለሰብአ ሶኮት ለሊቃናቲሆሙ ወለመላእክቲሆሙ ወሰቀሎሙ ውስተ ዐቀባተ ገዳም ወውስተ በራቄኒም ወሰቀሎሙ ምስሌሆሙ ለሰብአ ሶኮት ።,"And he took the elders of the city, and thorns of the wilderness and briers, and with them he taught the men of Succoth." +የጵኒኤልንም ግንብ አፈረሰ፥ የከተማይቱንም ሰዎች ገደላቸው።,ወነሠቶ ለማኅፈደ ፋኑሔል ወቀተሎሙ ለሰብአ ፋኑሔል ወለሀገሮሙ ።,"And he beat down the tower of Penuel, and slew the men of the city." +ዛብሄልንና ስልማናን። በታቦር የገደላችኋቸው ሰዎች እንዴት ያሉ ነበሩ? አላቸው። እነርሱም። እንደ አንተ ያሉ ነበሩ፥ አንተንም ይመስሉ ነበር፤ መልካቸውም እንደ ንጉሥ ልጆች መልክ ነበረ ብለው መለሱለት።,ወይቤሎሙ ለዜቤሔ ወለሴልማና አይቴ ዕደው እለ ቀተልክሙ በታቦር ወይቤልዎ ከማከ እሙንቱ ወኪያከ ይመስሉ እሙንቱ ወከመ ርእየተ ገጸ ደቀ ነገሥት ።,"Then said he unto Zebah and Zalmunna, What manner of men were they whom ye slew at Tabor? And they answered, As thou art, so were they; each one resembled the children of a king." +እርሱም። የእናቴ ልጆች ወንድሞቼ ነበሩ፤ አድናችኋቸው ቢሆን ኖሮ፥ ሕያው እግዚአብሔርን! እኔ አልገድላችሁም ነበር አለ።,ወይቤሎሙ ጌድዮን አኀዊየ እሙንቱ ወደቂቀ እምየ ወመሐለ ሎሙ ወይቤሎሙ ሕያው እግዚአብሔር ሶበ አሕየውክምዎሙ ከመ እምኢቀተልኩክሙ ።,"And he said, They were my brethren, even the sons of my mother: as the LORD liveth, if ye had saved them alive, I would not slay you." +በኵሩንም ዬቴርን። ተነሥተህ ግደላቸው አለው፤ ብላቴናው ግን ገና ብላቴና ነበረና ስለ ፈራ ሰይፉን አልመዘዘም።,ወይቤሎ ለዮቶር በኵሩ ተንሥእ ቅትሎሙ ወኢመልሐ መጥባሕቶ ውእቱ ሕፃን እስመ ንዑስ ውእቱ ወፈርሀ ።,"And he said unto Jether his firstborn, Up, and slay them. But the youth drew not his sword: for he feared, because he was yet a youth." +ዛብሄልና ስልማናም። የሰው ኃይሉ እንደ ሰውነቱ ነውና ��ንተ ተነሥተህ ውደቅብን አሉት። ጌዴዎንም ተነሥቶ ዛብሄልንና ስልማናን ገደለ፥ በግመሎቻቸውም አንገት የነበሩትን ሥሉሴዎች ማረከ።,ወይቤልዎ ዜቤሔ ወሴልማና ተንሥእ አንተ ወተራከበነ እስመ ከመ ብእሲ ውእቱ ኀይልከ ወተንሥአ ጌድዮን ወቀተሎሙ ለዜቤሔ ወለሴልማና ወነሥአ ባዝግናተ ዘውስተ ክሳዳተ አግማላቲሆሙ ።,"Then Zebah and Zalmunna said, Rise thou, and fall upon us: for as the man is, so is his strength. And Gideon arose, and slew Zebah and Zalmunna, and took away the ornaments that were on their camels' necks." +የእስራኤልም ሰዎች ጌዴዎንን። ከምድያም እጅ አድነኸናልና አንተ ልጅህም የልጅ ልጅህም ደግሞ ግዙን አሉት።,ወይቤልዎ ሰብአ እስራኤል ለጌድዮን ተመልአክ ለነ አንተ ወደቂቅከ እስመ አድኀንከነ እምነ እደ ምድያም ።,"Then the men of Israel said unto Gideon, Rule thou over us, both thou, and thy son, and thy son's son also: for thou hast delivered us from the hand of Midian." +ጌዴዎንም። እኔ አልገዛችሁም፥ ልጄም አይገዛችሁም፤ እግዚአብሔር ይገዛችኋል አላቸው።,ወይቤሎሙ ጌድዮን ኢይመልክ አንሰ ለክሙ ወወልድየኒ ኢይመልክ ለክሙ ፤ እግዚአብሔር ይመልክ ለክሙ ።,"And Gideon said unto them, I will not rule over you, neither shall my son rule over you: the LORD shall rule over you." +እስማኤላውያንም ስለ ነበሩ የወርቅ ጕትቻ ነበራቸውና ጌዴዎን። ሁላችሁ ከምርኮአችሁ ጕትቻችሁን እንድትሰጡኝ እለምናችኋለሁ አላቸው።,ወይቤሎሙ ጌድዮን እስእል እምኔክሙ ስእለተ ወሀቡኒ ብእሲ ብእሲ አዕኑገ ዘወርቅ ዘሰለበ እስመ ብዙኀ አዕኑገ ቦሙ እስመ እስማዔላውያን እሙንቱ ።,"And Gideon said unto them, I would desire a request of you, that ye would give me every man the earrings of his prey. (For they had golden earrings, because they were Ishmaelites.)" +እነርሱም። ፈቅደን እንሰጥሃለን ብለው መለሱለት። መጎናጸፊያም አነጠፉ፥ ሰውም ሁሉ የምርኮውን ጕትቻ በዚያ ላይ ጣለ።,ወይቤሉ ውሂበ ንሁብ ወሰፍሐ ልብሶ ወገደፉ ብእሲ ብእሲ አዕኑገ ዘሰለቡ ።,"And they answered, We will willingly give them. And they spread a garment, and did cast therein every man the earrings of his prey." +የለመነውም የወርቅ ጕትቻ ሚዛኑ፥ ከአምባሩ፥ ከድሪውም፥ የምድያምም ነገሥታት ከለበሱት ከቀዩ ቀሚስ፥ በግመሎቻቸውም አንገት ከነበሩት ሥሉሴዎች ሌላ፥ ሺህ ሰባት መቶ ሰቅለ ወርቅ ነበረ።,ወኮነ ድልወተ ወርቀ አዕኑጊሁ ዘሰአሎሙ ዐሠርተ ወትስዐተ ምእተ በሰቅል ወርቁ እንበለ አውጻባት ወባዝግናት ዘኤፎት ወመዋጥሕ ዘሜላት ዘላዕለ ነገሥተ ምድያም ወእንበለ ሐብላተ ወርቅ ዘውስተ ክሳዳተ አግማላቲሆሙ ።,"And the weight of the golden earrings that he requested was a thousand and seven hundred shekels of gold; beside ornaments, and collars, and purple raiment that was on the kings of Midian, and beside the chains that were about their camels' necks." +ጌዴዎንም ኤፉድ አድርጎ አሠራው፥ በከተማውም በዖፍራ አኖረው፤ እስራኤልም ሁሉ ተከትሎት አመነዘረበት፤ ለጌዴዎንና ለቤቱም ወጥመድ ሆነ።,ወገብረ ሎቱ ጌድዮን ምስለ ወአቀሞ ውስተ ሀገሩ ውስተ ኤፍሬም ወዘመዉ ቦቱ ኵሉ እስራኤል ወተለውዎ በህየ ወኮኖ ጌጋየ ለጌድዮን ወለቤቱ ።,"And Gideon made an ephod thereof, and put it in his city, even in Ophrah: and all Israel went thither a whoring after it: which thing became a snare unto Gideon, and to his house." +ምድያምም በእስራኤል ልጆች ተዋረደ፥ ራሳቸውንም ዳግመኛ አላነሡም፤ በጌዴዎንም ዕድሜ ምድሪቱ አርባ ዓመት ዐረፈች።,ወተትሕቱ ምድያም ቅድሜሆሙ ለእስራኤል ወኢደገሙ እንከ አልዕሎ ርእሶሙ ወአእረፈት ምድር ፵ዓመ በመዋዕለ ጌድዮን ።,"Thus was Midian subdued before the children of Israel, so that they lifted up their heads no more. And the country was in quietness forty years in the days of Gideon." +የኢዮአስም ልጅ ይሩበኣል ሄዶ በቤቱ ተቀመጠ።,ወሖረ ኢየሮቦዓም ወልደ ዮአስ ወነበረ ውስተ ቤቱ ።,And Jerubbaal the son of Joash went and dwelt in his own house. +ለጌዴዎንም ብዙ ሚስቶች ነበሩትና ከወገቡ የወጡ ሰባ ልጆች ነበሩት።,ወቦ ጌድዮን ሰብዓ ደቂቀ እለ የሐውሩ በገቦሁ እስመ ብዙኃት አንስትያሁ ።,And Gideon had threescore and ten sons of his body begotten: for he had many wives. +በሴኬምም የነበረችው ቁባቱ ወንድ ልጅ ወለደችለት፥ ስሙንም አቤሜሌክ ብሎ ጠራው።,ወዕቅብቱ በውስተ ሲቂምስ ወለደት ሎቱ ወልደ ወሰመዮ ስሞ አቢሜሌክ ።,"And his concubine that was in Shechem, she also bare him a son, whose name he called Abimelech." +የኢዮአስም ልጅ ጌዴዎን በመልካም ሽምግልና ሞተ፥ በአቢዔዝራውያንም ከተማ በዖፍራ በነበረችው በአባቱ በኢዮአስ መቃብር ተቀበረ።,ወሞተ ጌድዮን ወልደ ዮአስ በሀገር ሠኔት ወተቀብረ ውስተ መቃብረ አቡሁ ዮአስ በኤፍራታ አቢየዝሪ ።,"And Gideon the son of Joash died in a good old age, and was buried in the sepulchre of Joash his father, in Ophrah of the Abiezrites." +እንዲህም ሆነ፤ ጌዴዎን ከሞተ በኋላ የእስራኤል ልጆች ተመለሱ፥ በኣሊምንም ተከትለው አመነዘሩ፤ በኣልብሪትንም አምላካቸው አደረጉ።,ወእምዝ ሶበ ሞተ ጌድዮን ወተመይጡ ደቂቀ እስራኤል ወተለዉ በዓልም ወተካየዱ ምስሌሁ ለበዓል ከመ ይኩኖሙ አምላኮሙ ።,"And it came to pass, as soon as Gideon was dead, that the children of Israel turned again, and went a whoring after Baalim, and made Baalberith their god." +የእስራኤልም ልጆች በዙሪያቸው ከነበሩት ከጠላቶቻቸው ሁሉ እጅ ያዳናቸውን አምላካቸውን እግዚአብሔርን አላሰቡትም፤,ወኢተዘከርዎ ደቂቀ እስራኤል ለእግዚአብሔር አምላኮሙ ዘአድኀኖሙ እምእደ ኵሉ ፀሮሙ እለ ዐውዶሙ ።,"And the children of Israel remembered not the LORD their God, who had delivered them out of the hands of all their enemies on every side:" +እርሱም ለእስራኤል በጎ ነገርን ሁሉ እንዳደረገ መጠን፥ እነርሱ ለጌዴዎን ለይሩበኣል ቤት ወረታ አላደረጉም።,ወኢገብሩ ምሕረተ ምስለ ቤተ ኢየሮበዓም ዘውእቱ ጌድዮን በኵሉ ሠናይት እንተ ገብረ ምስለ እስራኤል ።,"Neither shewed they kindness to the house of Jerubbaal, namely, Gideon, according to all the goodness which he had shewed unto Israel." +የይሩበኣል ልጅ አቤሜሌክም ወደ ሴኬም ወደ እናቱ ወንድሞች ሄደ፥ ለእነርሱም ለእናቱ አባት ቤተ ሰቦችም ሁሉ።,ወሖረ አቢሜሌክ ወልደ ሮበዓም ውስተ ስቂማ ኀበ አኀወ እሙ ወተናገሮሙ ለኵሉ አዝማደ ቤተ እሙ ።,"And Abimelech the son of Jerubbaal went to Shechem unto his mother's brethren, and communed with them, and with all the family of the house of his mother's father, saying," +በሴኬም ሰዎች ሁሉ ጆሮ። ሰባ የሆኑት የይሩበኣል ልጆች ሁሉ ቢገዙአችሁ ወይስ አንድ ሰው ቢገዛችሁ ምን ይሻላችኋል? ብላችሁ ንገሩአቸው ብዬ እለምናችኋለሁ፤ ደግሞ እኔ የአጥንታችሁ ፍላጭ የሥጋችሁ ቍራጭ እንደ ሆንሁ አስቡ ብሎ ተናገራቸው።,ወይቤሎሙ ተናገርዎሙ ሊተ ለሰብአ ስቂማ ወበልዎሙ ምንትአ ይኄይሰክሙአ ሰብዓኑ ብእሲአ ይኰንኑክሙአ ኵሎሙአ ደቂቀ ሮቦዓምአ አው አሐዱአ ብእሲአ ይኰንንክሙአ ወተዘከሩአ ከመአ ሥጋክሙአ ወዐጽምክሙአ አነአ ።,"Speak, I pray you, in the ears of all the men of Shechem, Whether is better for you, either that all the sons of Jerubbaal, which are threescore and ten persons, reign over you, or that one reign over you? remember also that I am your bone and your flesh." +የእናቱም ወንድሞች ይህን ቃል ሁሉ ስለ እርሱ በሴኬም ሰዎች ሁሉ ጆሮ ተናገሩ፤ እነርሱም። እርሱ ወንድማችን ነው ብለው አቤሜሌክን ለመከተል ልባቸውን አዘነበሉት።,ወተናገሩ ሎቱ አኀወ እሙ ምስለ ኵሉ ሰብአ ሲቂማ ኵሎ ዘንተ ነገረ ወሜጥዎ ለልቦሙ ኀበ አቢሜሌክ ወይቤሉ እኁነ ውእቱ ።,"And his mother's brethren spake of him in the ears of all the men of Shechem all these words: and their hearts inclined to follow Abimelech; for they said, He is our brother." +ከበኣልብሪትም ቤት ሰባ ብር ሰጡት፤ በዚያም አቤሜሌክ ምናምንቴዎችንና ወሮበሎችን ቀጠረበት፥ እነርሱም ተከተሉት።,ወወሀብዎ ፸ብሩረ እምነ ቤተ በዓል ወተዓሰበ ቦን አቢሜሌክ ዕደወ ሐቃልያነ ወመደንግፃነ ወሖሩ ወተ���ውዎ ።,"And they gave him threescore and ten pieces of silver out of the house of Baalberith, wherewith Abimelech hired vain and light persons, which followed him." +ወደ አባቱም ቤት ወደ ዖፍራ ሄደ፤ ሰባ የሆኑትን የይሩበኣልን ልጆች ወንድሞቹን በአንድ ድንጋይ ላይ አረዳቸው፤ ትንሹ የይሩበኣል ልጅ ኢዮአታም ግን ተሸሽጎ ነበርና ተረፈ።,ወቦአ ውስተ ቤተ አቡሁ ውስተ ኤፍሬም ወቀተሎሙ ለአኀዊሁ ለደቂቀ ሮቦዓም ፸ብእሴ በአሐቲ እብን ወተርፈ ኢዮአታም ወልደ ሮቦዓም ዘይንእስ እስመ ተኀብአ ።,"And he went unto his father's house at Ophrah, and slew his brethren the sons of Jerubbaal, being threescore and ten persons, upon one stone: notwithstanding yet Jotham the youngest son of Jerubbaal was left; for he hid himself." +የሴኬምም ሰዎች ሁሉ ቤትሚሎም ሁሉ ተሰበሰቡ፥ ሄደውም በሴኬም በዓምዱ አጠገብ ባለው በአድባሩ ዛፍ በታች አቤሜሌክን አነገሡ።,ወተጋብኡ ኵሎሙ ሰብአ ሲቂማ ወኵሉ ቤተ መሐሎን ወሖሩ ወአንገሥዎ ለአቢሜሌክ ሎሙ ንጉሠ በኀበ ዕፀ በላኖ እንተ ውስተ ሲቂማ ።,"And all the men of Shechem gathered together, and all the house of Millo, and went, and made Abimelech king, by the plain of the pillar that was in Shechem." +ይህንም ነገር ለኢዮአታም በነገሩት ጊዜ፥ ሄዶ በገሪዛን ተራራ ራስ ላይ ቆመ፥ ድምፁንም አንሥቶ ጮኸ፥ እንዲህም አላቸው። የሴኬም ሰዎች ሆይ፥ እግዚአብሔር እንዲሰማችሁ ስሙኝ።,ወዜነውዎ ለኢዮአታም ወሖረ ወቆመ ውስተ ርእሰ ደብረ ጋሪዝን ወጾርኀ ወበከየ ወይቤሎሙ ስምዑኒ ሰብአ ሲቂማ ወይስማዕክሙ እግዚአብሔር ።,"And when they told it to Jotham, he went and stood in the top of mount Gerizim, and lifted up his voice, and cried, and said unto them, Hearken unto me, ye men of Shechem, that God may hearken unto you." +አንድ ጊዜ ዛፎች በላያቸው ንጉሥ ሊያነግሡ ጌዱ፤ ወይራውንም። በእኛ ላይ ንገሥ አሉት።,ሖሩአ ዕፀውአ ያንግሡአ ሎሙአ ንጉሠ ወይቤልዋ ለዕፀ ዘይት ንግሢ ለነ ።,"The trees went forth on a time to anoint a king over them; and they said unto the olive tree, Reign thou over us." +ወይራው ግን። እግዚአብሔርና ሰዎች በእኔ የሚከበሩበትን ቅባቴን ትቼ በዛፎች ላይ እንድሰፍፍ ልሂድ? አላቸው።,ወትቤሎሙ ዕፀ ዘይት እኅድግኑ ቅብዕየ ዘሰብሐ እግዚአብሔር በላዕሌየ ወእጓለ እመሕያው ወእሑር እንግሥ ላዕለ ዕፀው ።,"But the olive tree said unto them, Should I leave my fatness, wherewith by me they honour God and man, and go to be promoted over the trees?" +ዛፎችም በለሱን። መጥተህ በላያችን ንገሥ አሉት።,ወይቤልዋ ኵሉ ዕፀው ለበለስ ንዒ ንግሢ ለነ ።,"And the trees said to the fig tree, Come thou, and reign over us." +በለሱ ግን። ጣፋጭነቴንና መልካሙን ፍሬዬን ትቼ በዛፎች ላይ እንድሰፍፍ ልሂድ? አላቸው።,ወትቤሎሙ በለስ እኅድግኑ ምጥቀትየ ወፍሬየ ቡሩከ ወእሑር እንግሥ ለዕፀው ።,"But the fig tree said unto them, Should I forsake my sweetness, and my good fruit, and go to be promoted over the trees?" +ዛፎችም ውይኑን። መጥተህ በላያችን ንገሥ አሉት።,ወይቤልዎ ኵሉ ዕፀው ለወይን ነዓ ንግሥ ለነ ።,"Then said the trees unto the vine, Come thou, and reign over us." +ወይኑም። እግዚአብሔርንና ሰውን ደስ የሚያሰኘውን የወይን ጠጄን ትቼ በዛፎች ላይ እንድሰፍፍ ልሂድ? አላቸው።,ወይቤሎሙ ወይን እኅድግኑ ወይንየ ወትፍሥሕትየ ዘበኀበ እግዚአብሔር ወበኀበ እጓለ እመሕያው ወእሑር እንግሥ ለዕፀው ።,"And the vine said unto them, Should I leave my wine, which cheereth God and man, and go to be promoted over the trees?" +ዛፎችም ሁሉ እሾህን። መጥተህ በላያችን ንገሥ አሉት።,ወይቤልዋ ዕፀው ለዕፀ ራምኖን ንዒ አንቲ ንግሢ ለነ ።,"Then said all the trees unto the bramble, Come thou, and reign over us." +እሾሁም ዛፎችን። በእውነት እኔን በእናንተ ላይ ታነግሡኝ እንደ ሆነ ኑ ከጥላዬ በታች ተጠጉ። እንዲሁም ባይሆን እሳት ከእሾህ ይውጣ፥ የሊባኖስንም ዝግባ ያቃጥል አላቸው።,ወትቤሎሙ ዕፀ ራምኖን እመ አማን ታነግሡኒ በጽድቅ ላዕሌክሙ ንዑ አጽልሉ ታሕተ ጽላሎትየ እ��� ኢወፅአት እሳት እምነ ራምኖን ወትበልዖ ለአርዘ ሊባኖስ።,"And the bramble said unto the trees, If in truth ye anoint me king over you, then come and put your trust in my shadow: and if not, let fire come out of the bramble, and devour the cedars of Lebanon." +አሁን እንግዲህ አቤሜሌክን በማንገሣችሁ እውነትንና ቅንነትን አድርጋችሁ እንደ ሆነ፥ ለይሩበኣልም ለቤቱም በጎ አድርጋችሁ እንደ ሆነ፥ እንዳደረገውም መጠን ለእርሱ የተገባውን አድርጋችሁ እንደ ሆነ፥,ወይእዜኒ እመ አማን በጽድቅ ገበርክሙ ወአንገሥክምዎ ለአቢሜሌክ በከመ ገበርክሙ ምስለ ኢየሮበዓም ወምስለ ቤቱ ወእመ በከመ ዕሴተ እዴሁ ገበርክሙ ሎቱ ፤,"Now therefore, if ye have done truly and sincerely, in that ye have made Abimelech king, and if ye have dealt well with Jerubbaal and his house, and have done unto him according to the deserving of his hands;" +አባቴ ስለ እናንተ ተጋድሎ ነበርና፥ ከምድያምም እጅ ሊያድናችሁ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶ ነበርና፥,በከመ ተቃተለ አቡየ ለክሙ ወገደፈ ነፍሶ ቅድሜክሙ ወአድኀነክሙ እምእደ ምድያም ፤,"(For my father fought for you, and adventured his life far, and delivered you out of the hand of Midian:" +እናንተም ዛሬ በአባቴ ቤት ተነሥታችኋልና፥ ሰባ የሆኑትን ልጆቹንም በአንድ ድንጋይ ላይ አርዳችኋልና፥ ወንድማችሁም ስለ ሆነ የባሪያይቱን ልጅ አቤሜሌክን በሴኬም ሰዎች ላይ አንግሣችኋልና፥,ወአንትሙ ተንሣእክሙ ላዕለ ቤተ አቡየ ወቀተልክሙ ደቂቆ ፸ብእሴ በአሐቲ እብን ወአንገሥክምዎ ለአቢሜሌክ ወልደ ዕቅብቱ ላዕለ ሰብአ ሲቂሞን እስመ እኁክሙ ውእቱ ።,"And ye are risen up against my father's house this day, and have slain his sons, threescore and ten persons, upon one stone, and have made Abimelech, the son of his maidservant, king over the men of Shechem, because he is your brother;)" +እንግዲህ ለይሩበኣልና ለቤቱ እውነትንና ቅንነትን ዛሬ አድርጋችሁ እንደ ሆነ፥ በአቤሜሌክ ደስ ይበላችሁ፥ እርሱ ደግሞ በእናንተ ደስ ይበለው፤,ወእመሰ በጽድቅ ወበርትዕ ገበርክሙ ምስለ ሮቦዓም ወቤቱ በዛቲ ዕለት ቡሩካነ አንትሙሂ ወተፈሥሑ በአቢሜሌክ ወውእቱኒ ይትፌሣሕ ብክሙ ።,"If ye then have dealt truly and sincerely with Jerubbaal and with his house this day, then rejoice ye in Abimelech, and let him also rejoice in you:" +እንዲህ ባይሆን ግን ከአቤሜሌክ እሳት ይውጣ፥ የሴኬምንም ሰዎች ቤትሚሎንም ይብላ፤ ከሴኬምም ሰዎች ከቤትሚሎም እሳት ይውጣ፥ አቤሜሌክንም ይብላ።,ወእመ አኮሰ ትጻእ እሳት እምነ አቢሜሌክ ወትብልዖሙ ለሰብአ ሲቂሞን ወለቤተ መሐሎን ወትፃእ እሳት እምነ ሰብአ ሲቂሞን ወእምነ ቤተአ መሐሎንአ ወትብልዖአ ለአቢሜሌክአ ።,"But if not, let fire come out from Abimelech, and devour the men of Shechem, and the house of Millo; and let fire come out from the men of Shechem, and from the house of Millo, and devour Abimelech." +ኢዮአታምም ሸሽቶ አመለጠ፥ ወንድሙንም አቤሜሌክን ፈርቶ ወደ ብኤር ሄደ፥ በዚያም ተቀመጠ።,ወጐየ ኢዮአታም ወሮጸ ውስተ ፍኖት ወአምሠጠ ውስተ ራራ ወነበረ ህየ እምነ ገጸ አቢሜሌክ እኁሁ ።,"And Jotham ran away, and fled, and went to Beer, and dwelt there, for fear of Abimelech his brother." +አቤሜሌክም በእስራኤል ላይ ሦስት ዓመት ነገሠ።,ወተመልአከ አቢሜሌክ ለቤተ እስራኤል ሠለስተ ዓመተ ።,"When Abimelech had reigned three years over Israel," +እግዚአብሔር በአቤሜሌክና በሴኬም ሰዎች መካከል ክፉን መንፈስ ሰደደ፤ የሴኬምም ሰዎች በአቤሜሌክ ላይ ተንኰል አደረጉ።,ወፈነወ እግዚአብሔር ጋኔነ እኩየ ማእከለ አቢሜሌክ ወማእከለ ሰብአ ሲቂሞን ወክሕድዎ ሰብአ ሲቂሞን ለቤተ አቢሜሌክ ፤,Then God sent an evil spirit between Abimelech and the men of Shechem; and the men of Shechem dealt treacherously with Abimelech: +ይህም የሆነው፥ በሰባ የይሩበኣል ልጆቹ ላይ የተደረገው ዓመፅ እንዲመጣ፥ ደማቸውም በገደላቸው በወንድማቸው በአቤሜሌክ ላይ፥ ወንድሞቹንም እንዲገድል እጆቹን ባጸኑአቸው በሴኬም ሰዎች ላይ እንዲሆን ��ው።,ከመ ይግባእ ኀጢአቱ ዘ፸ደቂቀ ኢየሮቦዓም ወደሞሙ ወይትፈደዮ ለአቢሜሌክ እኁሆሙ ዘቀተሎሙ ወላዕለ ሰብአ ሲቂሞን እለ አጽንዕዋ ለእዴሁ ከመ ይቅትሎሙ ለአኀዊሁ ።,"That the cruelty done to the threescore and ten sons of Jerubbaal might come, and their blood be laid upon Abimelech their brother, which slew them; and upon the men of Shechem, which aided him in the killing of his brethren." +የሴኬምም ሰዎች በተራሮች ራስ ላይ ድብቅ ጦር አደረጉ፥ መንገድ ተላላፊዎችንም ሁሉ ይዘርፉ ነበር፤ አቤሜሌክም ይህን ወሬ ሰማ።,ወአንበሩ ሎቱ ሰብአ ሲቂሞን ማዕገተ ውስተ አርእስተ አድባር ወየሀይዱ ኵሎ ዘየኀልፍ ፍኖተ እንተ ላዕሌሆሙ ወዜነውዎ ለአቢሜሌክ ።,"And the men of Shechem set liers in wait for him in the top of the mountains, and they robbed all that came along that way by them: and it was told Abimelech." +የአቤድም ልጅ ገዓል ከወንድሞቹ ጋር መጥቶ ወደ ሴኬም ገባ፤ የሴኬምም ሰዎች ታመኑበት።,ወመጽአ ጋአድ ወልደ አቤድ ወአኀዊሁ ውስተ ሲቂማ ወኀብሩ ምስሌሁ ሰብአ ሲቂማ ።,"And Gaal the son of Ebed came with his brethren, and went over to Shechem: and the men of Shechem put their confidence in him." +ወደ እርሻውም ወጡ ወይናቸውንም ለቀሙ፥ ጠመቁትም፥ የደስታም በዓል አደረጉ፤ ወደ አምላካቸውም ቤት ገቡ፥ በሉም ጠጡም፥ አቤሜሌክንም ሰደቡ።,ወወፅኡ ሐቅለ ወቀሠሙ አዕጻዳተ ወይኖሙ ወአኬዱ ወገብሩ በዓለ ወቦኡ ቤተ አምላከሙ ወበልዑ ወሰትዩ ወረገምዎ ለአቢሜሌክ ።,"And they went out into the fields, and gathered their vineyards, and trode the grapes, and made merry, and went into the house of their god, and did eat and drink, and cursed Abimelech." +የአቤድም ልጅ ገዓል። የምንገዛለት አቤሜሌክ ማን ነው? ሴኬምስ ምንድርነው? እርሱ የይሩብኣል ልጅ አይደለምን? ዜቡልም የእርሱ ሹም አይደለምን? ለሴኬም አባት ለኤሞር ሰዎች ተገዙ፤,ወይቤ ጋድ ወልደ አቤድ መኑ ውእቱ አቢሜሌክ ወመኑ ውእቱ ወልደ ሴኬም ከመ ንትቀነይ ሎቱ አኮኑ ውእቱ ወልደ ሮቦዓም ወዜቡል ወዐቃቢሁ ገብሩ ወሰብአ ኤሞር አቡሁ ለሴኬም ወለምንት ንትቀነይ ሎቱ ንሕነ ።,"And Gaal the son of Ebed said, Who is Abimelech, and who is Shechem, that we should serve him? is not he the son of Jerubbaal? and Zebul his officer? serve the men of Hamor the father of Shechem: for why should we serve him?" +ስለ ምንስ ለዚህ እንገዛለን? ይህ ሕዝብ ከእጄ በታች ቢሆን ኖሮ አቤሜሌክን አሳድደው ነበር አለ። አቤሜሌክንም። ሠራዊትህን አብዝተህ ና፥ ውጣ አለው።,ወመኑ እመ አግብኦ ለዝክቱ ሕዝብ ውስተ እዴየ ወኣፍልሶ ለአቢሜሌክ ወእበሎ ለአቢሜሌክ አብዝኅ ኀይለከ ወፃእ ።,"And would to God this people were under my hand! then would I remove Abimelech. And he said to Abimelech, Increase thine army, and come out." +የከተማይቱ ገዥ ዜቡልም የአቤድን ልጅ የገዓልን ቃል በሰማ ጊዜ እጅግ ተቈጣ።,ወሰምዐ ዜቡል መልአከ ሀገር ዘይቤ ጋድ ወልደ አቤድ ወተምዕዐ መዐተ ።,"And when Zebul the ruler of the city heard the words of Gaal the son of Ebed, his anger was kindled." +እንዲህም ብሎ ወደ አቤሜሌክ በተንኰል መልክተኞች ላከ። እነሆ፥ የአቤድ ልጅ ገዓልና ወንድሞቹ ወደ ሴኬም መጥተዋል፥ በአንተም ላይ ከተማይቱን አሸፍተዋል።,ወፈነወ መላእክተ ኀበ አቢሜሌክ ምስለ አምኃ እንዘ ይብል ናሁአ ጋድአ ወልደ አቤድ ወአኀዊሁ መጽኡ ውስተ ሲቂማ ወናሁ ይትቃተልዋ ለሀገር በእንቲአከ ።,"And he sent messengers unto Abimelech privily, saying, Behold, Gaal the son of Ebed and his brethren be come to Shechem; and, behold, they fortify the city against thee." +አሁንም አንተና ከአንተ ጋር ያሉት ሕዝብ በሌሊት ተነሡ፥ በሜዳም ሸምቁ፤,ወይእዜኒ ተንሥእ በሌሊት አንተ ወሕዝብ ዘምስሌከ ወዕግት ውስተ ሐቅል ።,"Now therefore up by night, thou and the people that is with thee, and lie in wait in the field:" +ነገም ፀሐይ በወጣች ጊዜ ማልደህ ተነሣ፥ በከተማይቱም ላይ ውደቅባት፤ እነሆም፥ እርሱና ከእርሱ ጋር ያሉት ሕዝብ በአንተ ላይ በወጡ ጊዜ እጅህ እንዳገኘች አድርግበት።,ወበጽባሕ ጊዜ ይሠርቅ ፀሐይ ጊሥ ወሩዳአ ለሀገርአ ።,"And it shall be, that in the morning, as soon as the sun is up, thou shalt rise early, and set upon the city: and, behold, when he and the people that is with him come out against thee, then mayest thou do to them as thou shalt find occasion." +አቤሜሌክና ከእርሱም ጋር ያሉ ሕዝብ ሁሉ በሌሊት ተነሡ፥ በሴኬምም አቅራቢያ በአራት ወገን ሸመቁበት።,ወመጽአ ውእቱ ወሕዝብ ዘምስሌሁ በሌሊት ወዐገትዋ ለሲቂማ በአርባዕቱ ሰራዊት ።,"And Abimelech rose up, and all the people that were with him, by night, and they laid wait against Shechem in four companies." +የአቤድም ልጅ ገዓል ወጥቶ በከተማይቱ በር አደባባይ ቆመ፤ አቤሜሌክና ከእርሱ ጋር ያሉት ሕዝብ ከሸመቁበት ስፍራ ተነሱ።,ወሶበ ጸብሐ ወፅአ ጋድ ወልደ አቤድ ወቆመ ኀበ ኆኅተ አንቀጸ ሀገር ወተንሥአ አቢሜሌክ ወሕዝብ ዘምስሌሁ እምኀበ የዐግቱ ።,"And Gaal the son of Ebed went out, and stood in the entering of the gate of the city: and Abimelech rose up, and the people that were with him, from lying in wait." +ገዓልም ሕዝቡን ባየ ጊዜ ዜቡልን። እነሆ፥ ከተራሮች ራስ ሕዝብ ይወርዳል አለው። ዜቡልም። ሰዎች የሚመስለውን የተራሮችን ጥላ ታያለህ አለው።,ወርእየ ጋድ ወልደ አቤድ ሕዝበ ወይቤሎ ለዜቡል ናሁ ሕዝብ ይወርድ እምነ ርእሰ ደብር ወይቤሎ ዜቡል ጽላሎተ አድባር ትሬኢ አንተሰ ከመ ሰብእ ።,"And when Gaal saw the people, he said to Zebul, Behold, there come people down from the top of the mountains. And Zebul said unto him, Thou seest the shadow of the mountains as if they were men." +ገዓልም ደግሞ። እነሆ፥ ሕዝብ በምድር መካከል ይወርዳል፤ አንድም ወገን በምዖንኒም በአድባሩ ዛፍ መንገድ ይመጣል ብሎ ተናገረ።,ወደገመ ዓዲ ጋድ ብሂሎቶ ወይቤሎ ናሁ ሕዝብ ይወርድ መንገለ ባሕር እምነ ኀበ ሕንብርተ ምድር ወአሐዱ ሰርዌ ይመጽእ እምነ ፍኖተ ኦ መ አንጸሮ ።,"And Gaal spake again and said, See there come people down by the middle of the land, and another company come along by the plain of Meonenim." +ዜቡልም። እንገዛለት ዘንድ አቤሜሌክ ማን ነው? ያልህበት አፍህ አሁን የት አለ? ይህ የናቅኸው ሕዝብ አይደለምን? አሁንም ወጥተህ ከእነርሱ ጋር ተዋጋ አለው።,ወይቤሎ ዜቡል አይቴ ውእቱ ይእዜ ዝክቱ አፉከ ዘትቤ መኑ ውእቱ አቢሜሌክ ከመ ንትቀነይ ሎቱ አኮኑ ዝንቱ ውእቱ ሕዝብ ዘተዐየርከ ፃእኬ ይእዜ ወተቃተሎሙ ።,"Then said Zebul unto him, Where is now thy mouth, wherewith thou saidst, Who is Abimelech, that we should serve him? is not this the people that thou hast despised? go out, I pray now, and fight with them." +ገዓልም በሴኬም ሰዎች ፊት ወጣ፥ ከአቤሜሌክም ጋር ተዋጋ።,ወወፅአ ጋድ እምነ ቅድሜሆሙ ለሰብአ ሲቂማ ወተቃተሎ ለአቢሜሌክ ።,"And Gaal went out before the men of Shechem, and fought with Abimelech." +አቤሜሌክም አሳደደው፤ በፊቱም ሸሸ፥ እስከ በሩም አደባባይ ድረስ ብዙዎች ተጐድተው ወደቁ።,ወዴገኖ አቤሜሌክ ወጐየ እምቅድመ ገጹ ወወድቁ ብዙኃን ወተቀትሉ እስከ አንቀጸ ሀገር ።,"And Abimelech chased him, and he fled before him, and many were overthrown and wounded, even unto the entering of the gate." +አቤሜሌክም በአሩማ ተቀመጠ፤ ዜቡልም ገዓልንና ወንድሞቹን በሴኬም እንዳይኖሩ አሳደዳቸው።,ወነበረ አቢሜሌክ ውስተ አሪማ ወአውፅኦሙ ዜቡል ለጋእድ ወለአኀዊሁ ወከልኦሙ ነቢረ ውስተ ሲቂማ ።,"And Abimelech dwelt at Arumah: and Zebul thrust out Gaal and his brethren, that they should not dwell in Shechem." +በነጋውም ሕዝቡ ወደ እርሻ ወጡ፤ አቤሜሌክም ሰማ።,ወእምዝ በሳኒታ ወፅአ ሕዝብ ውስተ ገዳም ወዜነውዎ ለአቢሜሌክ ።,"And it came to pass on the morrow, that the people went out into the field; and they told Abimelech." +ሕዝቡንም ወስዶ በሦስት ወገን ከፈላቸው፥ በሜዳም ሸመቀ፤ ተመለከተም፥ እነሆም፥ ሕዝቡ ከከተማ ወጡ፥ ተነሣባቸውም መታቸውም።,ወነሥአ ሕዝቦ ወከፈሎሙ ለሠለስቱ ሰራዊት ወዐገተ ቦሙ ወሶበ ይኔጽር ወናሁ ሕዝብ ይወፅእ እምነ ሀገር ወተንሥአ ላዕሌሆሙ ወቀተሎመ ���,"And he took the people, and divided them into three companies, and laid wait in the field, and looked, and, behold, the people were come forth out of the city; and he rose up against them, and smote them." +አቤሜሌክም ከእርሱም ጋር ያሉት ወገኖች ተጣደፉ በከተማይቱም በር አደባባይ ቆሙ፤ ሁለቱም ወገኖች በእርሻው ውስጥ በነበሩት ሁሉ ላይ ሮጡባቸው፥ መቱአቸውም።,ወአቢሜሌክሰ ወሰርዌ ዘምስሌሁ ቆሙ ዲፓ ኀበ ኆኅተ አንቀጸ ሀገር ወእልክቱሰ ክልኤቱ ሰራዊት ተዘርዉ ውስተ ኵሉ ገዳም ወቀተልዎሙ ።,"And Abimelech, and the company that was with him, rushed forward, and stood in the entering of the gate of the city: and the two other companies ran upon all the people that were in the fields, and slew them." +አቤሜሌክም በዚያ ቀን ሁሉ ከከተማይቱ ጋር ተዋጋ፤ ከተማይቱንም ይዞ በእርሷ የነበሩትን ሕዝብ ገደለ፤ ከተማይቱንም አፈረሰ፥ ጨውም ዘራባት።,ወአቢሜሌክሰ ይትቃተል ምስለ ሀገር ኵላ ይእተ ዕለተ ወአስተጋብእዋ ለሀገር ወሕዝበሰ ዘውስቴታ ቀተለ ወዘርአ ውስቴታ ፄወ ።,"And Abimelech fought against the city all that day; and he took the city, and slew the people that was therein, and beat down the city, and sowed it with salt." +በሴኬምም ግንብ ውስጥ የነበሩ ሰዎች ሁሉ ይህን በሰሙ ጊዜ ወደ ኤልብሪት ቤት ወደ ምሽጉ ውስጥ ገቡ።,ወሰምዑ ኵሎሙ ሰብአ ማኅፈደ ሲቂሞን ወቦኡ ውስተ ጸወነ ቤተ በዓል ።,"And when all the men of the tower of Shechem heard that, they entered into an hold of the house of the god Berith." +አቤሜሌክም በሴኬም ግንብ ውስጥ ያሉ ሰዎች ሁሉ አንድ ሆነው እንደ ተሰበሰቡ ሰማ።,ወዜነውዎ ለአቢሜሌክ ከመ ተጋብኡ ኵሉ ሰብአ ማኅፈደ ሲቂማ ።,"And it was told Abimelech, that all the men of the tower of Shechem were gathered together." +አቤሜሌክና ከእርሱ ጋር ያሉትም ሕዝብ ሁሉ ወደ ሰልሞን ተራራ ወጡ፤ አቤሜሌክም በእጁ መጥረቢያ ወስዶ የዛፉን ቅርንጫፍ ቈረጠ፥ አንሥቶም በጫንቃው ላይ አደረገው፤ ከእርሱም ጋር ለነበሩት ሕዝብ። እኔ ሳደርግ ያያችሁትን፥ እናንተም ፈጥናችሁ እኔ እንዳደረግሁ አድርጉ አላቸው።,ወዐርገ አቢሜሌክ ውስተ ደብረ ሄርሞን ውእቱ ወሕዝብ ዘምስሌሁ ወነሥአ አቢሜሌክ ጕድበ ውስተ እዴሁ ወገመደ ጾረ ዕፀው ወነሥአ ወጾሮ ውስተ መታክፊሁ ወይቤሎሙ ለሕዝብ ለእለ ምስሌሁ ዘከመ ርኢክሙኒ እገብር ግበሩ አንትሙኒ ፍጡነ ከመ አነ ገበርኩ ።,"And Abimelech gat him up to mount Zalmon, he and all the people that were with him; and Abimelech took an axe in his hand, and cut down a bough from the trees, and took it, and laid it on his shoulder, and said unto the people that were with him, What ye have seen me do, make haste, and do as I have done." +ሕዝቡም ሁሉ እንዲሁ እያንዳንዳቸው የዛፉን ቅርንጫፎች ቈረጡ፥ አቤሜሌክንም ተከትለው በምሽጉ ዙሪያ አኖሩአቸው፥ ምሽጉንም በላያቸው አቃጠሉት፤ የሴኬምም ግንብ ሰዎች ሁሉ ደግሞ አንድ ሺህ የሚያህሉ ወንድና ሴት ሞቱ።,ወገዘሙ እሙንቱኒ ኵሎሙ ጾሮሙ ወነሥኡ ወተለውዎ ለአቢሜሌክ ወአንበሩ ኀበ ጸወን ወአውዐዩ ላዕሌሆሙ ጸወኖሙ በእሳት ወሞቱ ኵሎሙ ሰብአ ሲቂማ ዘማኅፈዱ ወየአክሉ ዐሠርተ ምእተ ብእሲ ወአንስት ።,"And all the people likewise cut down every man his bough, and followed Abimelech, and put them to the hold, and set the hold on fire upon them; so that all the men of the tower of Shechem died also, about a thousand men and women." +አቤሜሌክም ወደ ቴቤስ መጣ፥ ቴቤስንም ከብቦ ያዛት።,ወሖረ አቢሜሌክ ውስተ ቴቤስ ወነበሩ ላዕሌሃ ወአስተጋብእዋ ።,"Then went Abimelech to Thebez, and encamped against Thebez, and took it." +በከተማይቱም ውስጥ ብርቱ ግንብ ነበረ፥ የከተማይቱም ሰዎች ሁሉ፥ ወንዱና ሴቱ ሁሉ፥ ወደዚያ ሸሹ፤ ደጁንም በኋላቸው ዘጉ፥ ወደ ግንቡም ሰገነት ላይ ወጡ።,ወቦቱ ማኅፈደ ዐቢየ ውስተ ማእከለ ሀገር ወተጸወኑ ኵሎሙ ህየ ዕደዊሆሙ ወአንስቲያሆሙ ወኵሉ ዐበይተ ሀገር ወዐጸዉ ላዕሌሆሙ ወዐርጉ ውስተ ናሕሰ ማኅፈድ ።,"But there was a strong tower within the city, and thither fled all the men and women, and all they of the city, and shut it to them, and gat them up to the top of the tower." +አቤሜሌክም ወደ ግንቡ ቀርቦ ይዋጋ ነበር፥ በእሳትም ሊያቃጥለው ወደ ግንቡ ደጅ ደረሰ።,ወሖረ አቢሜሌክ ኀበ ማኅፈድ ወተቃተልዎ ወቀርበ አቢሜሌክ ኀበ ኆኅተ ማኅፈድ ከመ ያውዕዮ በእሳት ።,"And Abimelech came unto the tower, and fought against it, and went hard unto the door of the tower to burn it with fire." +አንዲትም ሴት በአቤሜሌክ ራስ ላይ የወፍጮ መጅ ጣለችበት፥ አናቱንም ሰበረችው።,ወወገረቶ አሐቲ ብእሲት በስባረ ማሕረጽ ውስተ ርእሱ ለአቢሜሌክ ወቀጥቀጠቶ መልታሕቶ ።,"And a certain woman cast a piece of a millstone upon Abimelech's head, and all to brake his skull." +እርሱም ፈጥኖ ጋሻ ዣግሬውን ጠርቶ። እኔን። ሴት ገደለችው እንዳይሉ ሰይፍህን መዝዘህ ግደለኝ አለው፤ ጕልማሳውም ወጋው፥ ሞተም።,ወጸርኀ ፍጡነ ለቍልዔሁ ዘይጸውር ንዋዮ ወይቤሎ ምላኅ መጥባኅተ ወቅትለኒ ከመ ኢይበሉኒ ብእሲት ቀተለቶ ወወግኦ ቍልዔሁ ወሞተ አቢሜሌክ ።,"Then he called hastily unto the young man his armourbearer, and said unto him, Draw thy sword, and slay me, that men say not of me, A woman slew him. And his young man thrust him through, and he died." +የእስራኤልም ሰዎች አቤሜሌክ እንደ ሞተ ባዩ ጊዜ እያንዳንዱ ወደ ስፍራው ተመለሰ።,ወርእዩ ሰብአ እስራኤል ከመ ሞተ አቢሜሌክ ወአተዉ ኵሎሙ በሓውርቲሆሙ ።,"And when the men of Israel saw that Abimelech was dead, they departed every man unto his place." +እንዲሁ ሰባ ወንድሞቹን በመግደል አቤሜሌክ በአባቱ ላይ ያደረገውን ክፋት እግዚአብሔር መለሰበት።,ወፈደዮ እግዚአብሔር ለአቢሜሌክ እኪተ እንተ ገብረ ላዕለ አቡሁ ዘቀተለ ፸አኀዊሁ ።,"Thus God rendered the wickedness of Abimelech, which he did unto his father, in slaying his seventy brethren:" +እግዚአብሔርም የሴኬምን ሰዎች ክፋት ሁሉ በራሳቸው ላይ መለሰባቸው፤ የይሩበኣልም ልጅ የኢዮአታም እርግማን ደረሰባቸው።,ወኵሎ እኪቶሙ ለሰብአ ሲቂማ ፈደዮሙ እግዚአብሔር ላዕለ ርእሶሙ ወበጽሖሙ መርገመ ኢዮአታም ወልደ ሮቦዓም ።,And all the evil of the men of Shechem did God render upon their heads: and upon them came the curse of Jotham the son of Jerubbaal. +በዚያም ዘመን በእስራኤል ዘንድ ንጉሥ አልነበረም። እስከዚያም ቀን ድረስ ለዳን ነገድ በእስራኤል ነገዶች መካከል ርስት አልደረሳቸውም ነበርና በዚያ ዘመን የሚቀመጡባት ርስት ይሹ ነበር።,ወበእማንቱ መዋዕል አልቦሙ ንጉሠ እስራኤል ወበእማንቱ መዋዕል የኀሥሡ ሎሙ ሕዝበ ዳን ርስተ ኀበ ይነብሩ እስመ ኢረከቡ እስከ ይእቲ አሚር ርስተ በማእከለ ሕዝበ እስራኤል ።,In those days there was no king in Israel: and in those days the tribe of the Danites sought them an inheritance to dwell in; for unto that day all their inheritance had not fallen unto them among the tribes of Israel. +የዳንም ልጆች ከወገናቸው አምስት ጽኑዓን ሰዎች ምድሪቱን እንዲሰልሉና እንዲመረምሩ። ሂዱ ምድሪቱንም ሰልሉ ብለው ከጾርዓና ከኤሽታኦል ሰደዱ። እነዚያም ወደ ተራራማው ወደ ኤፍሬም አገር ወደ ሚካ ቤት መጥተው በዚያ አደሩ።,ወፈነው ደቂቀ ዳን እምነ ሕዝቦሙ ኀምስተ ዕደወ እምነ መክፈልቶሙ ደቂቀ ኀይል እምነ ሰአራ ወአስታሖል ከመ ይርአይዋ ለምድር ወያእምርዋ ወይቤልዎሙ ሑሩ ርእዩ ለነ ምድረ ወበጽሑ ውስተ ደብረ ኤፍሬም ኀበ ቤተ ሚካ ወኀደሩ ህየ እሙንቱ ኀበ ቤተ ሚካ ።,"And the children of Dan sent of their family five men from their coasts, men of valour, from Zorah, and from Eshtaol, to spy out the land, and to search it; and they said unto them, Go, search the land: who when they came to mount Ephraim, to the house of Micah, they lodged there." +በሚካ ቤት አጠገብም በነበሩ ጊዜ የሌዋዊውን የጕልማሳውን ድምፅ አወቁ፤ ወደ እርሱም ቀርበው። ወደዚህ ማን አመጣህ? በዚህስ የምታደርገው ምንድር ነው? በዚህስ ምን አለህ? አሉት።,ወአእመርዎ ቃሎ ለውእቱ ወልድ ወሬዛ ሌዋዊ ወቦኡ ህየ ወይቤልዎ መኑ አምጽአከ ዝየ ወምንተ ትገብር በዝየ ወምንተ ብከ በዝየ ።,"When they were by the house of Micah, they knew the voice of the young man the Levite: and they turned in thither, and said unto him, Who brought thee hither? and what makest thou in this place? and what hast thou here?" +እርሱም። ሚካ እንዲህ እንዲህ አደረገልኝ፥ ቀጠረኝም፥ እኔም ካህን ሆንሁለት አላቸው።,ወይቤሎሙ ከመዝ ወከመዝ ረሰየኒ ሚካ ወዐሰበኒ ወኮንክዎ ካህነ ።,"And he said unto them, Thus and thus dealeth Micah with me, and hath hired me, and I am his priest." +እነርሱም። የምንሄድበት መንገድ የቀና መሆኑን እናውቅ ዘንድ፥ እባክህ፥ እግዚአብሔርን ጠይቅልን አሉት።,ወይቤልዎ ተሰአል ኀበ እግዚአብሔር እመ ይሴርሐነ ፍኖተነ እንተ ነሐውር ውስቴታ ንሕነ ።,"And they said unto him, Ask counsel, we pray thee, of God, that we may know whether our way which we go shall be prosperous." +እርሱም። የምትሄዱበት መንገድ በእግዚአብሔር ፊት ነውና በደኅና ሂዱ አላቸው።,ወይቤሎሙ ውእቱ ካህን ሑሩ በሰላም ፤ ይእቲ ፍኖትክሙ ቅድመ እግዚአብሔር እንተ ባቲ ተሐውሩ ።,"And the priest said unto them, Go in peace: before the LORD is your way wherein ye go." +አምስቱም ሰዎች ሄዱ ወደ ሌሳም መጡ፥ በውስጡም የነበሩትን ሕዝብ ተዘልለው አዩአቸው፥ አንደ ሲዶናውያንም ልማድ ጸጥ ብለው ተዘልለው ተቀምጠው ነበር፤ የሚያስቸግራቸውም የሚገዛቸውም አልነበረም፥ ከሲዶናውያንም ርቀው ከሰውም ሁሉ ተለይተው ለብቻቸው ይኖሩ ነበር።,ወሖሩ እሙንቱ ዕደው ወበጽሑ ውስተ ሌሳ ወርእዩ ሕዝበ እለ ይነብሩ ውስቴታ ተአሚኖሙ ይነብሩ በሕገ ሲዶና ህዱኣን ወዕሩፋን እንዘ ይትአመኑ ወኢክህሉ ነቢበ ቃል ውስተ ምድር ርስተ መዝገብ እስመ ርሑቃን እሙንቱ እምነ ሲዶና ወአልቦሙ ተልሓፈ ምስለ ሶርያ ።,"Then the five men departed, and came to Laish, and saw the people that were therein, how they dwelt careless, after the manner of the Zidonians, quiet and secure; and there was no magistrate in the land, that might put them to shame in any thing; and they were far from the Zidonians, and had no business with any man." +ወደ ወንድሞቻቸውም ወደ ጾርዓና ወደ ኤሽታኦል ተመለሱ፤ ወንድሞቻቸውም። ምን ወሬ ይዛችኋል? አሉአቸው።,ወገብኡ እልክቱ ኀምስቱ ዕደው ኀበ አኀዊሆሙ ውስተ ሶራሐ ወኤስታሖል ወይቤልዎሙ ምንት ያነብረክሙ ።,"And they came unto their brethren to Zorah and Eshtaol: and their brethren said unto them, What say ye?" +እነርሱም ምድሪቱን እግጅ መልካም እንደ ሆነች አይተናልና ተነሡ፥ በእነርሱ ላይ እንውጣ፤ እናንተ ዝም ትላላችሁን? ትሄዱ ዘንድ ምድሪቱንም ለመውረስ ትገቡ ዘንድ ቸል አትበሉ።,ተንሥኡ ወንሑር ላዕሌሃ እስመ ቦእናሃ ወአንሶሰውናሃ ለይእቲ ምድር እስከ አጽናፊሃ ወርኢነ ሕዝበ እለ ይነብሩ ውስቴታ በሕገ ሲዶና ወርኁቃን እሙንቱ እምነ ሲዶና ወአልቦሙ ተልሓፈ ምስለ ሶርያ ወባሕቱ ተንሥኡ ወንዕረግ ላዕሌሆሙ እስመ ርኢናሃ ለይእቲ ምድር ሠናይት ጥቀ ወአንትሙሰ አርምሙ ወኢትትሀከዩ ሐዊረ ወበዊአ ከመ ትትዋረስዋ ለይእቲ ምድር ።,"And they said, Arise, that we may go up against them: for we have seen the land, and, behold, it is very good: and are ye still? be not slothful to go, and to enter to possess the land." +በሄዳችሁ ጊዜ ተዘልለው ወደ ተቀመጡ ሕዝብ ትደርሳላችሁ፥ ምድሪቱም ሰፊ ናት፤ እግዚአብሔርም በምድር ካለው ነገር ሁሉ አንዳች የማይጎድልበትን ስፍራ በእጃችሁ ሰጥቶአል አሉ።,ወእምከመ ቦእክሙ ትበጽሑ ኀበ ሕዝብ እለ ተአሚኖሙ ይነብሩ ወምድርኒ ረኃብ እስመ አግብአ እግዚአብሔር ውስተ አዴክሙ ብሔረ ዘአልቦ ዘይትኀጣእ እምነ ኵሉ ቃል ዘተፈጥረ ውስተ ምድር ።,"When ye go, ye shall come unto a people secure, and to a large land: for God hath given it into your hands; a place where there is no want of any thing that is in the earth." +ከዳን ወገንም የጦር ዕቃ የታጠቁ ስድስት መቶ ሰዎች ከዚያ ከጾርዓና ከኤሽታኦል ተነሥተው ሄዱ።,ወተንሥኡ እምነ ህየ አምነ ብሔረ ዳን እምነ ሰራሕ ወኤስታሖል ስድስቱ ምእት ብእሲ እለ ቅኑታኒሆ�� ይጸውሩ ንዋየ ሐቅሎሙ ።,"And there went from thence of the family of the Danites, out of Zorah and out of Eshtaol, six hundred men appointed with weapons of war." +ወጥተውም በይሁዳ ባለችው በቂርያትይዓሪም ሰፈሩ፤ ስለዚህም የዚያ ስፍራ ስም እስከ ዛሬ ድረስ የዳን ሰፈር ተብሎ ተጠራ፤ እነሆም፥ ከቂርያትይዓሪም በስተ ኋላ ነው።,ወዐርጉ ወኀደሩ ውስተ ቀርያትያርም ውስተ ይሁዳ ወበእንተ ዝንቱ ተሰምየ ውእቱ መካን ትዕይንተ ዳን እስከ ዮም መንገለ ድኅሬሃ ለቀርያትያርም ።,"And they went up, and pitched in Kirjathjearim, in Judah: wherefore they called that place Mahanehdan unto this day: behold, it is behind Kirjathjearim." +ከዚያም ወደ ተራራማው ወደ ኤፍሬም አገር አለፉ፤ ወደ ሚካም ቤት መጡ።,ወኀሊፎሙ እምህየ በጽሑ ውስተ ደብረ ኤፍሬም ወመጽኡ እስከ ኀበ ቤተ ሚካ ።,"And they passed thence unto mount Ephraim, and came unto the house of Micah." +የሌሳን ምድር ሊሰልሉ ሄደው የነበሩት አምስቱ ሰዎችም ወንድሞቻቸውን። በእነዚህ ቤቶች ውስጥ ኤፉድና ተራፊም፥ የተቀረጸ ምስልና ቀልጦ የተሠራ ምስልም እንዳሉ ታውቃላችሁን? አሁንም የምታደርጉትን ምከሩ ብለው ተናገሩአቸው።,ወይቤልዎሙ እልክቱ ኀምስቱ ዕደው እለ ሖሩ ከመ ይርአይዋ ለይእቲ ምድረ ሌሳ ወይቤልዎሙ ለአኀዊሆሙ ሶበ ታአምሩ ከመ ቦቱ ውስተ ዝንቱ አብያት ምስለ ወቴራፍን ወግልፎ ወስብኮ ወይእዜኒ አእምሩ ዘትገብሩ ።,"Then answered the five men that went to spy out the country of Laish, and said unto their brethren, Do ye know that there is in these houses an ephod, and teraphim, and a graven image, and a molten image? now therefore consider what ye have to do." +ከመንገዱም ፈቀቅ ብለው ጕልማሳው ሌዋዊ ወደ ነበረበት ወደ ሚካ ቤት መጡ፥ ደኅንነቱንም ጠየቁት።,ወገሐሡ ህየ ወቦኡ ውስተ ቤቱ ለውእቱ ወልድ ሌዋዊ ውስተ ቤተ ሚካ ።,"And they turned thitherward, and came to the house of the young man the Levite, even unto the house of Micah, and saluted him." +የጦር ዕቃ የታጠቁት፥ ከዳን ልጆችም የሆኑት ስድስቱ መቶ ሰዎች በደጃፉ አጠገብ ቆመው ነበር።,ወተአምኅዎ እልክቱ ስድስቱ ምእት ብእሲ እንዘ ይጸውሩ ንዋየ ሐቅሎሙ ቅኑታኒሆሙ ወተጋብኡ ኀበ ኆኅተ አንቀጽ እለ እምነ ደቂቀ ዳን ።,"And the six hundred men appointed with their weapons of war, which were of the children of Dan, stood by the entering of the gate." +ምድሪቱንም ሊሰልሉ ሄደው የነበሩት አምስቱ ሰዎች ወጥተው ወደዚያ ገቡ፤ የተቀረጸውን ምስል ኤፉዱንም ተራፊሙንም ቀልጦ የተሠራውን ምስልም ወሰዱ፤ ካህኑም የጦር ዕቃ ከታጠቁት ከስድስት መቶ ሰዎች ጋር በደጃፉ አጠገብ ቆሞ ነበር።,ወዐርጉ እልክቱ ኀምስቱ ዕደው እለ ሖሩ ቀዲሙ ከመ ይርአዩ ምድረ ወቦኡ ህየ ወነሥኡ ዝክተ ምስለ ወግልፎ ወቴራፍን ወስብኮ ወዝክቱሰ ካህን ይቀውም ኀበ ኆኅተ አንቀጽ ወእልክቱኒ ፯፻ብእሲ ይጸውሩ ንዋየ ሐቅሎሙ ቅኑታኒሆሙ ።,"And the five men that went to spy out the land went up, and came in thither, and took the graven image, and the ephod, and the teraphim, and the molten image: and the priest stood in the entering of the gate with the six hundred men that were appointed with weapons of war." +እነዚህም ወደ ሚካ ቤት ገብተው የተቀረጸውን ምስል ኤፉዱንም ተራፊሙንም ቀልጦ የተሠራውን ምስልም በወሰዱ ጊዜ፥ ካህኑ። ምን ታደርጋላችሁ? አላቸው።,ወቦኡ እሙንቱ ዕደው ውስተ ቤተ ሚካ ወነሥኡ ዝክተ ግልፎ ወምስለ ወቴራፍን ወስብኮ ወይቤሎሙ ዝክቱ ካህን ምንተ ትገብሩ አንትሙ ።,"And these went into Micah's house, and fetched the carved image, the ephod, and the teraphim, and the molten image. Then said the priest unto them, What do ye?" +እነርሱም። ዝም በል፥ እጅህንም በአፍህ ላይ ጫን፥ ከእኛም ጋር መጥተህ አባትና ካህን ሁንልን፤ ለአንድ ሰው ቤት ካህን መሆን ወይስ በእስራኤል ዘንድ ለነገድና ለወገን ካህን መሆን ማናቸው ይሻልሃል? አሉት።,ወይቤልዎ አርምም ወደይ እዴከ ውስተ አፉከ ወነዓ ምስሌነ ወትከውነነ አቡነ ወካህነ ቦኑ ይኄይሰከ ትኩን ካህ��� ለአሐዱ ብእሲ እምነ ትኩን ካህነ ለነገድ ወለሕዝበ እስራኤል ።,"And they said unto him, Hold thy peace, lay thine hand upon thy mouth, and go with us, and be to us a father and a priest: is it better for thee to be a priest unto the house of one man, or that thou be a priest unto a tribe and a family in Israel?" +ካህኑም በልቡ ደስ አለው፥ ኤፉዱንም ተራፊሙንም የተቀረጸውንም ምስል ወሰደ፥ በሕዝቡም መካከል ሄደ።,ወተፈሥሐ ልቡ ለውእቱ ካህን ወነሥአ ውእተ ምስለ ወቴራፍን ወግልፎ ወስብኮ ወቦአ ማእከለ ሕዝብ ።,"And the priest's heart was glad, and he took the ephod, and the teraphim, and the graven image, and went in the midst of the people." +እነርሱም ዞረው ሄዱ፥ ሕፃናቶችንና ከብቶችን ዕቃዎችንም በፊታቸው አደረጉ።,ወተመይጡ ወሖሩ ወነሥኡ ኵሎ ቤቶ ወጥሪቶ ዘክብሩ ወነድኡ ቅድሜሆሙ ።,"So they turned and departed, and put the little ones and the cattle and the carriage before them." +ከሚካም ቤት በራቁ ጊዜ የሚካ ጐረቤቶች ተሰበሰቡ፥ የዳንም ልጆች ተከትለው ደረሱባቸው።,ወእንበለ ይርሐቁ እምነ ቤት መጽአ ሚካ ወዕደው ሕዝብ እለ ቅሩበ ቤቱ ለሚካ ወጸርኁ እምድኅሬሆሙ ለደቂቀ ዳን ወአውየዉ ሎሙ ለደቂቀ ዳን ።,"And when they were a good way from the house of Micah, the men that were in the houses near to Micah's house were gathered together, and overtook the children of Dan." +ወደ ዳንም ልጆች ጮኹ፥ የዳንም ልጆች ፊታቸውን መልሰው ሚካን። የምትጮኸው ምን ሆነህ ነው? አሉት።,ወተመይጡ ገጾሙ ደቂቀ ዳን ወይቤልዎ ለሚካ ምንተ ኮንከ ዘትጸርኅ ።,"And they cried unto the children of Dan. And they turned their faces, and said unto Micah, What aileth thee, that thou comest with such a company?" +እርሱም። የሠራኋቸውን አማልክቴን ካህኑንም ይዛችሁ ሄዳችኋል፤ ሌላ ምን አለኝ? እናንተስ። ምን ሆነሃል እንዴት ትሉኛላችሁ? አለ።,ወይቤሎሙ ሚካ ግልፎየ ዘገበርኩ ነሣእክሙኒ ወካህንየኒ ወሖርክሙ ወምንተ እንከ ኀደግሙ ሊተ ወትብሉኒ ምንተ ትጸርኅ ።,"And he said, Ye have taken away my gods which I made, and the priest, and ye are gone away: and what have I more? and what is this that ye say unto me, What aileth thee?" +የዳንም ልጆች። የተቈጡ ሰዎች እንዳይወድቁብህ ነፍስህም የቤተ ሰቦችህም ነፍስ እንዳይጠፋብህ፥ ድምፅህን በእኛ መካከል አታሰማ አሉት።,ወይቤልዎ ደቂቀ ዳን ኢይሰማዕ እንከ ቃልከ ምስሌነ ወእመአኮሰ ይትራከቡከ ዕደው መሪራነ ነፍስ ወተሐጕል ዓዲ ነፍስከ ወነፍሰ ቤትከ ።,"And the children of Dan said unto him, Let not thy voice be heard among us, lest angry fellows run upon thee, and thou lose thy life, with the lives of thy household." +የዳንም ልጆች መንገዳቸውን ሄዱ፤ ሚካም ከእርሱ እንደ በረቱ ባየ ጊዜ ተመልሶ ወደ ቤቱ ሄደ።,ወሖሩ ደቂቀ ዳን ፍኖቶሙ ወርእየ ሚካ ከመ ይጸንዕዎ ወተመይጠ ወአተወ ቤቶ ።,"And the children of Dan went their way: and when Micah saw that they were too strong for him, he turned and went back unto his house." +እነርሱም ሚካ የሠራውን ጣዖትና ለእርሱ የነበረውን ካህን ይዘው ወደ ሌሳ፥ ጸጥ ብሎ ተዘልሎም ወደ ተቀመጠው ሕዝብ፥ መጡ፤ በሰይፍም ስለት መቱአቸው፥ ከተማይቱንም በእሳት አቃጠሉአት።,ወእሙንቱሰ ነሥኡ ኵሎ ዘገብረ ሚካ ወካህነኒ ወኵሎ ዘቦ ወሖሩ እስከ ሌሳ ላዕለ ሕዝብ ዕሩፍ ዘተአሚኖ ይነብር ወቀተልዎሙ በአፈ ኀፂን ወሀገሮሙኒ አውዐዩ ።,"And they took the things which Micah had made, and the priest which he had, and came unto Laish, unto a people that were at quiet and secure: and they smote them with the edge of the sword, and burnt the city with fire." +ከተማይቱ ከሲዶና ራቅ ያለች ነበረችና፥ እነርሱም ከሌሎች ሰዎች ተለይተው ብቻቸውን ይኖሩ ነበርና የሚታደግ አልነበራቸውም። ሌሳም በቤትሮዖብ አጠገብ ባለች ሸለቆ ውስጥ ነበረች። ከተማይቱንም ሠርተው ተቀመጡባት።,ወአልቦ ዘድኅነ እስመ ርኁቃን እሙንቱ እምነ ሲዶና ወአልቦሙ ተልሓፈ ምስለ ባዕድ ሰብእ ወይእቲሰ ውስተ ቈላት እንተ ቤተ ጦብ ወሐነጽዋ ለይእቲ ሀገር ወነበሩ ውስቴታ ።,"And there was no deliverer, because it was far from Zidon, and they had no business with any man; and it was in the valley that lieth by Bethrehob. And they built a city, and dwelt therein." +ከተማይቱንም ከእስራኤል በተወለደው በአባታቸው በዳን ስም ዳን ብለው ጠሩአት፤ የከተማይቱም ስም አስቀድሞ ሌሳ ነበረ።,ወሰመዩ ስማ ለይእቲ ሀገር ዳን በስመ አቡሆሙ ዳን ዘተወልደ ለእስራኤል ወስማሰ ለይእቲ ሀገር ቀዲሙ ሌሳ ።,"And they called the name of the city Dan, after the name of Dan their father, who was born unto Israel: howbeit the name of the city was Laish at the first." +የዳንም ልጆች የተቀረጸውን ምስል ለራሳቸው አቆሙ፤ የሙሴም ልጅ የጌርሳም ልጅ ዮናታን፥ እርሱና ልጆቹ የአገሩ ሰዎች እስከሚማረኩበት ቀን ድረስ የዳን ነገድ ካህናት ነበሩ።,ወአቀሙ ሎሙ ደቂቀ ዳን ግልፎ ዘሚካ ወዮናታን ወልደ ጌርሶም ወልደ ምናሴ ውእቱ ወደቂቁ ካህናት እሙንቱ ለሕዝበ ዳን እስከ አመ ፈለሰት ምድሮሙ ።,"And the children of Dan set up the graven image: and Jonathan, the son of Gershom, the son of Manasseh, he and his sons were priests to the tribe of Dan until the day of the captivity of the land." +ሚካም ያደረገውን የተቀረጸ ምስል የእግዚአብሔር ቤት በሴሎ ባለበት ዘመን ሁሉ አቆሙ። a,ወአቀሙ ሎሙ ግልፎ ዘሚካ ዘገብረ በኵሉ መዋዕል አምጣነ ነበረ ቤተ እግዚአብሔር ውስተ ሴሎም ።,"And they set them up Micah's graven image, which he made, all the time that the house of God was in Shiloh." +እንዲህም ሆነ፤ ኢያሱ ከሞተ በኋላ የእስራኤል ልጆች። ከነዓናውያንን ለመውጋት ማን በፊት ይወጣልናል? ብለው እግዚአብሔርን ጠየቁ።,ወኮነ እምድኅረ ሞተ ኢየሱስ ወተስእሉ ደቂቀ እስራኤል ኀበ እግዚአብሔር እንዘ ይብሉ መኑ የዐርግ ለነ ኀበ ከናኔዎን መልአክ ዘይትቃተሎሙ ለነ ።,"Now after the death of Joshua it came to pass, that the children of Israel asked the LORD, saying, Who shall go up for us against the Canaanites first, to fight against them?" +እግዚአብሔርም። ይሁዳ ይውጣ፤ እነሆ፥ ምድሪቱን በእጁ አሳልፌ ሰጥቻለሁ አለ።,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ይሁዳ የዐርግ ወናሁ አግባእክዋ ለምድር ውስተ እዴሁ ።,"And the LORD said, Judah shall go up: behold, I have delivered the land into his hand." +ይሁዳም ወንድሙን ስምዖንን። ከነዓናውያንን እንወጋ ዘንድ ከእኔ ጋር ወደ ዕጣዬ ውጣ፥ እኔም ደግሞ ከአንተ ጋር ወደ ዕጣህ እሄዳለሁ አለው። ስምዖንም ከእርሱ ጋር ሄደ።,ወይቤሎ ይሁዳ ለስምዖን እኁሁ ዕረግ ምስሌየ በውስተ መክፈልትየ ወንትቃተሎሙ ለከናአን ወአሐውር አነኒ ምስሌከ በውስተ መክፈልትከ ወሖረ ስምዖን ምስሌሁ ።,"And Judah said unto Simeon his brother, Come up with me into my lot, that we may fight against the Canaanites; and I likewise will go with thee into thy lot. So Simeon went with him." +ይሁዳም ወጣ፤ እግዚአብሔርም ከነዓናውያንንና ፌርዛውያንን በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው፥ ከእነርሱም በቤዜቅ ውስጥ አሥር ሺህ ሰዎች ገደሉ።,ወዐርገ ይሁዳ ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ለከናኔዎን ወለፌሬዜዎን ውስተ እዴሁ ወቀተሎሙ በቤዜቅ እልፈ ብእሴ ።,And Judah went up; and the LORD delivered the Canaanites and the Perizzites into their hand: and they slew of them in Bezek ten thousand men. +አዶኒቤዜቅንም በቤዜቅ አገኙትና ተዋጉት፤ ከነዓናውያንንና ፌርዛውያንንም መቱአቸው።,ወረከብዎ ለአዶኒቤዜቅ ወተቃተልዎ ወቀተልዎሙ ለከናኔዎን ወለፌሬዜዎን ።,"And they found Adonibezek in Bezek: and they fought against him, and they slew the Canaanites and the Perizzites." +አዶኒቤዜቅም ሸሸ፤ አሳድደውም ያዙት፥ የእጁንና የእግሩንም አውራ ጣት ቈረጡ።,ወጐየ አዶኒቤዜቅ ወዴገንዎ ወተለውዎ ወአኀዝዎ ወመተሩ አርእስተ እደዊሁ ወእገሪሁ ።,"But Adonibezek fled; and they pursued after him, and caught him, and cut off his thumbs and his great toes." +አዶኒቤዜቅም። የእጃቸውና የእግራቸው አውራ ጣት የተቈረጡ ሰባ ነገሥታት ከገበታዬ በታች ፍርፋሪ ይለቅሙ ነበር፤ እኔ እንዳደረግሁ እግዚአብሔር እንዲሁ መለሰልኝ አለ። ወደ ኢየሩሳሌምም አ���ጡት፥ በዚያም ሞተ።,ወይቤሎሙ አዶኒቤዜቅ ዘ፸ነገሥት አርእስተ እደዊሆሙ ወእገሪሆሙ ምቱር ሀለወ አስተጋብኡ በታሕተ ማእድየ ወበከመ ገበርኩ ከማሁ ፈደየኒ እግዚአብሔር ወወሰድዎ ኢየሩሳሌም ወሞተ በህየ ።,"And Adonibezek said, Threescore and ten kings, having their thumbs and their great toes cut off, gathered their meat under my table: as I have done, so God hath requited me. And they brought him to Jerusalem, and there he died." +የይሁዳም ልጆች ኢየሩሳሌምን ተዋግተው ያዙአት፥ በሰይፍ ስለትም መቱአት፥ ከተማይቱንም በእሳት አቃጠሉአት።,ወተቃተሉ ደቂቀ ይሁዳ ምስለ ኢየሩሳሌም ወአስተግብእዋ ወቀተልዋ በአፈ ኀፂን ወአውዐዩ ሀገራ በእሳት ።,"Now the children of Judah had fought against Jerusalem, and had taken it, and smitten it with the edge of the sword, and set the city on fire." +ከዚያም በኋላ የይሁዳ ልጆች በተራራማው አገርና በደቡቡ በኩል በቈላውም ውስጥ የሚኖሩትን ከነዓናውያንን ሊወጉ ወረዱ።,ወእምዝ ወረዱ ደቂቀ ይሁዳ ይትቃተልዎሙ ለከናኔዎን እለ ይነብሩ ውስተ አድባር ።,"And afterward the children of Judah went down to fight against the Canaanites, that dwelt in the mountain, and in the south, and in the valley." +ይሁዳም በኬብሮን የሚኖሩትን ከነዓናውያንን ሊወጋ ሄደ። የኬብሮንም ስም አስቀድሞ ቂርያትአርባቅ ነበረ። ሴሲንና አኪመንን ተላሚንም ገደሉ።,ወሖረ ይሁዳ ውስተ ከናኔዎን እለ ይነብሩ ውስተ ኬብሮን ወወፅኡ ሰብአ ኬብሮን ተቀበልዎሙ ወስማ ለኬብሮን ትካት ቀሪየርቦቀሴፌር ወቀተልዎሙ ለሴሲ ወለአኪመም ወለተሚ ትውልደ ኤነቅ ።,"And Judah went against the Canaanites that dwelt in Hebron: (now the name of Hebron before was Kirjatharba:) and they slew Sheshai, and Ahiman, and Talmai." +ከዚያም የዳቤርን ሰዎች ሊወጋ ሄደ፤ አስቀድሞም የዳቤር ስም ቅርያትሤፍር ነበረ።,ወሖሩ እምህየ ኀበ እለ ይነብሩ ዳቢር ወስማ ለዳቢር ትካት ሀገረ መጽሐፍ ።,And from thence he went against the inhabitants of Debir: and the name of Debir before was Kirjathsepher: +ካሌብም። ቅርያትሤፍርን ለሚመታና ለሚይዝ ልጄን ዓክሳን አጋባዋለሁ አለ።,ወይቤ ካሌብ ዘቀተላ ለሀገረ መጽሐፍ ወአስተጋብኣ እሁቦ አስካ ወለትየ ትኩኖ ብእሲተ ።,"And Caleb said, He that smiteth Kirjathsepher, and taketh it, to him will I give Achsah my daughter to wife." +የካሌብም ትንሽ ወንድም የቄኔዝ ልጅ ጎቶንያል ያዛት፤ ልጁንም ዓክሳን አጋባው።,ወአስተጋብኣ ጎቶኒየል ወልደ ቄኔዝ እኁሁ ለካሌብ ዘይንእስ ወወሀቦ አስካ ወለቶ ትኩኖ ብእሲቶ ።,"And Othniel the son of Kenaz, Caleb's younger brother, took it: and he gave him Achsah his daughter to wife." +እርስዋም ወደ እርሱ በመጣች ጊዜ ከአባትዋ እርሻ እንዲለምን መከረችው። እርስዋም ከአህያዋ ወረደች፤ ካሌብም። ምን ፈለግሽ? አላት።,ወሶበ ለሐዊራ አምከራ ጎቶኒየል ትስአሎ ለአቡሃ ይጸግዋ ዐጸደ ወፍር ወአንጐርጐረት በዲበ አድግ ወጸርሐት በላዕለ አድግ ወትቤ ውስተ ብሔረ አዜብ ፈኖከኒ ወይቤላ ካሌብ ምንተ ኮንኪ ።,"And it came to pass, when she came to him, that she moved him to ask of her father a field: and she lighted from off her ass; and Caleb said unto her, What wilt thou?" +እርስዋም። በረከትን ስጠኝ፤ በደቡብ በኩል ያለውን ምድር ሰጥተኸኛልና የውኃ ምንጭ ደግሞ ስጠኝ አለችው። ካሌብም ላይኛውንና ታችኛውን ምንጭ ሰጣት።,ወትቤሎ አስካ ሀበኒ በረከተ እስመ ብሔረ አዜብ ፈኖከኒ ወሀበኒ ቤዛ ማይ ወወሀባ ካሌብ በከመ ትፈቱ በልባ ቤዛ ሕሙም ወቤዛ ትኩዝ ።,"And she said unto him, Give me a blessing: for thou hast given me a south land; give me also springs of water. And Caleb gave her the upper springs and the nether springs." +የቄናዊው የሙሴ አማት ልጆችም ከይሁዳ ልጆች ጋር ዘንባባ ካለባት ከተማ ተነሥተው ከዓራድ በደቡብ በኩል ወዳለው ወደ ይሁዳ ምድረ በዳ ወጡ፤ ሄደውም ከሕዝቡ ጋር ተቀመጡ።,ወደቂቀ ዮባብ ቀኔያዊ ሐሙሁ ለሙሴ ዐርጉ እምነ ሀገረ ፊንቆን ኀበ ደቂቀ ይሁዳ ውስተ ሐቅለ ይሁዳ ዘመንገለ አዜብ ውስተ ሙራደ አረድ ወሖረ ወነበረ ምስለ ሕዝብ ።,"And the children of the Kenite, Moses' father in law, went up out of the city of palm trees with the children of Judah into the wilderness of Judah, which lieth in the south of Arad; and they went and dwelt among the people." +ይሁዳም ከወንድሙ ከስምዖን ጋር ሄደ፥ በጽፋት የተቀመጡትንም ከነዓናውያንን መቱ፥ ፈጽመውም አጠፉአት። የከተማይቱንም ስም ሔርማ ብለው ጠሩአት።,ወሖረ ይሁዳ ምስለ ስምዖን እኁሁ ወቀተልዎሙ ለከናኔዎን እለ ይነብሩ ውስተ ሴፍር ወአሕረምዋ ወአጥፍእዋ ።,"And Judah went with Simeon his brother, and they slew the Canaanites that inhabited Zephath, and utterly destroyed it. And the name of the city was called Hormah." +ይሁዳም ጋዛንና ዳርቻዋን፥ አስቀሎናንና ዳርቻዋን፥ አቃሮንንና ዳርቻዋን ያዘ።,ወኢተወርሳ ይሁዳ ለጋዛን ወለደወላ ወአስቃሎና ወደወላ ወአዛጦን ወደወላ ወጺኦታቲሃ ።,"Also Judah took Gaza with the coast thereof, and Askelon with the coast thereof, and Ekron with the coast thereof." +እግዚአብሔርም ከይሁዳ ጋር ነበረ፤ ይሁዳም ተራራማውን አገር ወረሰ፤ በሸለቆው የሚኖሩት ግን የብረት ሰረገሎች ነበሩአቸውና ሊያወጣቸው አልቻለም።,ወሀለወ እግዚአብሔር ምስለ ይሁዳ ወተወርሰ ደብረ ወስእነ ተወርሶቶሙ ለእለ ይነብሩ ውስተ ቈላት እስመ ሬከብ ፈለጣ ።,"And the LORD was with Judah; and he drave out the inhabitants of the mountain; but could not drive out the inhabitants of the valley, because they had chariots of iron." +ሙሴም እንደ ተናገረ ለካሌብ ኬብሮንን ሰጡት፤ ከዚያም ሦስቱን የዔናቅ ልጆች አወጣ።,ወወሀብዎ ለካሌብ ኬብሮን በከመ ይቤ ሙሴ ወተወርሰ እምህየ አህጉረ ወአሰሰሎሙ እምህየ ለሠለስቱ ደቂቀ ኤናቅ ።,"And they gave Hebron unto Caleb, as Moses said: and he expelled thence the three sons of Anak." +ነገር ግን በኢየሩሳሌም የሚኖሩትን ኢያቡሳውያንን የብንያም ልጆች አላወጡአቸውም፤ ኢያቡሳውያንም ከብንያም ልጆች ጋር እስከ ዛሬ ድረስ በኢየሩሳሌም ተቀምጠዋል።,ወለኢየቡሴዎን እለ ይነብሩ ውስተ ኢየሩሳሌም ኢያሰሰልዎሙ ደቂቀ ብንያሚ ወነበሩ ኢየቡሴዎን ምስለ ደቂቀ ብንያሚ እስከ ዛቲ ዕለት ።,And the children of Benjamin did not drive out the Jebusites that inhabited Jerusalem; but the Jebusites dwell with the children of Benjamin in Jerusalem unto this day. +የዮሴፍም ወገን ደግሞ በቤቴል ላይ ወጡ፥ እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ነበረ።,ወዐርጉ ደቂቀ ዮሴፍሰ እሙንቱኒ ውስተ ቤቴል ፤,"And the house of Joseph, they also went up against Bethel: and the LORD was with them." +የዮሴፍም ወገን ቤቴልን የሚሰልሉ ላኩ። አስቀድሞም የከተማይቱ ስም ሎዛ ይባል ነበር።,ወስማ ለይእቲ ሀገር ትካት ሉዛ ።,And the house of Joseph sent to descry Bethel. (Now the name of the city before was Luz.) +ጠባቂዎቹም አንድ ሰው ከከተማ ሲወጣ አይተው። የከተማይቱን መግቢያ አሳየን፥ እኛም ቸርነት እናደርግልሃለን አሉት።,ወርእዩ ሰብአ መዓቅብ ብእሴ እንዘ ይወፅእ እምነ ሀገር ወአኀዝዎ ወይቤልዎ አርእየነ ምብዋኣ ለሀገር ወንገብር ምስሌከ ምሕረተ ።,"And the spies saw a man come forth out of the city, and they said unto him, Shew us, we pray thee, the entrance into the city, and we will shew thee mercy." +የከተማይቱንም መግቢያ አሳያቸው፥ ከተማይቱንም በሰይፍ ስለት መቱ፤ ያንን ሰውና ወገኖቹን ግን ለቀቁአቸው።,ወአርአዮሙ እንተ ኀበ ይበውእዋ ለሀገር ወቀተልዋ ለይእቲ ሀገር በአፈ ኀፂን ወለዝክቱሰ ብእሲ ወለአዝማዲሁ አግዐዝዎሙ ።,"And when he shewed them the entrance into the city, they smote the city with the edge of the sword; but they let go the man and all his family." +ሰውየውም ወደ ኬጢያውያን ምድር ሄደ፥ በዚያም ከተማን ሠራ፥ ስምዋንም ሎዛ ብሎ ጠራት። እስከ ዛሬም ድረስ ስምዋ ይህ ነው።,ወአተወ ውእቱ ብእሲ ውስተ ምድረ ኬጤዎን ወነደቀ በህየ ሀገረ ወሰመየ ስማ ሉዛ ወውእቱ ኮነ ስማ እስከ ዮም ።,"And the man went into the land of the Hittites, and built a city, and called the name thereof Luz: which is the name thereof unto this day." +ምናሴም የቤትሳንንና የመንደሮችዋን፥ የታዕናክንና የመንደሮችዋን፥ የዶርንና የመንደሮችዋን፥ የይብለዓምንና የመንደሮችዋን፥ የመጊዶንና የመንደሮችዋን ሰዎች አላወጣቸውም፤ ነገር ግን ከነዓናውያን በዚያ አገር በመቀመጥ ጸኑ።,ወኢተወርሰ ምናሴ ቤተሳን እንተ ሀገረ ሶቂቶን ወኢአዋልዲሃ ወኢጺኦታቲሃ ወኢኤቅዳአድ ወኢአዋልዲሃ ወኢእለ ይነብሩ ውስተ ዶር ወኢአዋልዲሃ ወኢእለ ይነብሩ ውስተ በለዓም ወኢአዋልዲሃ ወኢእለ ይነብሩ ውስተ መጌዶን ወኢአዋልዲሃ ወኢእለ ይነብሩ ውስተ የብለዓም ወኢአዋልዲሃ ወአኀዙ ከናአን ይንበሩ ውስተ ይእቲ ምድር ።,"Neither did Manasseh drive out the inhabitants of Bethshean and her towns, nor Taanach and her towns, nor the inhabitants of Dor and her towns, nor the inhabitants of Ibleam and her towns, nor the inhabitants of Megiddo and her towns: but the Canaanites would dwell in that land." +እስራኤልም በበረቱ ጊዜ ከነዓናውያንን አስገበሩአቸው፥ ፈጽመውም አላወጡአቸውም።,ወእምዝ ሶበ ጸንዑ እስራኤል መጸብሔ ረሰይዎሙ ለከናአን ወአጥፍኦሰ ኢያጥፍእዎሙ ።,"And it came to pass, when Israel was strong, that they put the Canaanites to tribute, and did not utterly drive them out." +ኤፍሬምም በጌዝር የተቀመጡትን ከነዓናውያንን አላወጣቸውም፤ ነገር ግን ከነዓናውያን በመካከላቸው በጌዝር ተቀመጡ።,ወኤፍሬምኒ ኢያጥፍእዎሙ ለከናኔዎን እለ ይነብሩ ውስተ ጋዜር ወነበሩ ከናኔዎን ማእከሎሙ ውስተ ጋዜር ወኮንዎሙ መጸብሔ ።,Neither did Ephraim drive out the Canaanites that dwelt in Gezer; but the Canaanites dwelt in Gezer among them. +ዛብሎንም የቂድሮንንና የነህሎልን ሰዎች አላወጣቸውም፤ ነገር ግን ከነዓናውያን በመካከላቸው ተቀመጡ፥ ግብርም የሚገብሩለት ሆኑ።,ወዛቡሎንሂ ኢያጥፍእዎሙ ለእለ ይነብሩ ውስተ ቄድሮን ወለእለ ይነብሩ ውስተ ዐማን ወነበሩ ከናኔዎን ማእከሎሙ ወኮንዎሙ መጸብሔ ።,"Neither did Zebulun drive out the inhabitants of Kitron, nor the inhabitants of Nahalol; but the Canaanites dwelt among them, and became tributaries." +አሴርም የዓኮንና የሲዶንን የአሕላብንም የአክዚብንም የሒልባንም የአፌቅንም የረአብንም ሰዎች አላወጣቸውም።,ወአሴርሂ ኢያጥፍእዎሙ ለእለ ይነብሩ ውስተ አኮ ወኮንዎሙ መጸብሔ ወእለ ይነብሩ ውስተ ደር ወእለ ይነብሩ ውስተ ሲዶና ወእለ ይነብሩ ውስተ ዳላፍ ወአስኮድ ወኬድያ ወአፌቅ ወሮዖብ ።,"Neither did Asher drive out the inhabitants of Accho, nor the inhabitants of Zidon, nor of Ahlab, nor of Achzib, nor of Helbah, nor of Aphik, nor of Rehob:" +በዚያችም ምድር የተቀመጡትን ከነዓናውያን አላወጡአቸውምና በመካከላቸው የአሴር ልጆች ተቀመጡ።,ወነበረ አሴር ማእከለ ከናኔዎን እለ ይነብሩ ውስተ ይእቲ ምድር እስመ ስእኑ አጥፍኦቶሙ ።,"But the Asherites dwelt among the Canaanites, the inhabitants of the land: for they did not drive them out." +ንፍታሌምም የቤትሳሚስንና የቤትዓናትን ሰዎች አላወጣቸውም፥ በምድሩም በተቀመጡት በከነዓናውያን መካከል ተቀመጡ፤ ነገር ግን የቤትሳሚስና የቤትዓናት ሰዎች ግብር የሚገብሩለት ሆኑ።,ወንፍታሌምሂ ኢያጥፍእዎሙ ለእለ ይነብሩ ውስተ ቤተ ሳሚስ ወኢእለ ይነብሩ ውስተ ቤቴኔት ወነበሩ እስራኤል ማእከሎሙ ለከናኔዎን እለ ሀለዉ ውስተ ይእቲ ምድር ወኮንዎሙ መጾብሔ እለ ይነብሩ ውስተ ቤተ ሳሚስ ወውስተ ቤቴኔክ ።,"Neither did Naphtali drive out the inhabitants of Bethshemesh, nor the inhabitants of Bethanath; but he dwelt among the Canaanites, the inhabitants of the land: nevertheless the inhabitants of Bethshemesh and of Bethanath became tributaries unto them." +አሞራውያንም የዳንን ልጆች ወደ ተራራማው አገር እንዲያፈገፍጉ አስገደዱአቸው፥ ወደ ሸለቆውም እንዳይወርዱ ከለከሉአቸው።,ወአጠቅዎሙ አሞሬዎን ለደቂቀ ዳን በውስተ ደብር እስመ ኢያበውሕዎሙ ይረዱ ውስተ ቈላት ወአኅዙ አሞሬዎን ይንበሩ ውስተ ደብረ መርስኖኖስ ዘቦ ውስቴቱ ድበ ወቈናጽለ ወጸንዐት እዴሁ ለቤተ ዮሴፍ ላዕለ አሞሬዎን ወኮንዎሙ መጸብሔ ።,And the Amorites forced the children of Dan into the mountain: for they would not suffer them to come down to the valley: +አሞራውያን በሔሬስ ተራራና በኤሎን በሸዓልቢምም በመቀመጥ ጸኑ፤ ነገር ግን የዮሴፍ ቤት እጅ ከበደች፥ አስገበረቻቸውም።,ወደብረ አሞሬዎን ለኢዱሜዎን ላዕላይ ዘአቅራቢን እለ ውስተ ላዕለ ኰኵሕ ።,"But the Amorites would dwell in mount Heres in Aijalon, and in Shaalbim: yet the hand of the house of Joseph prevailed, so that they became tributaries." +ከዚህም በኋላ በስንዴ መከር ጊዜ ሶምሶን የፍየል ጠቦት ይዞ ሚስቱን ሊጠይቅ ሄደና። ወደ ጫጉላ ቤት ወደ ሚስቴ ልግባ አለ፤ አባትዋ ግን እንዳይገባ ከለከለው።,ወእምድኅረ መዋዕል አመ ማአረረ ስርናይ ኀወጻ ሶምሶን ለብእሲቱ ወአምጽኣ ላቲ ማሕሥአ ጠሊ ወይቤ እባእ ኀበ ብእሲትየ ውስተ ጽርሕ ወከልኦ አቡሃ በዊአ ኀቤሃ ።,"But it came to pass within a while after, in the time of wheat harvest, that Samson visited his wife with a kid; and he said, I will go in to my wife into the chamber. But her father would not suffer him to go in." +አባትዋም። ፈጽመህ የጠላሃት መስሎኝ ለሚዜህ አጋባኋፅት፤ ታናሽ እኅትዋ ከርስዋ ይልቅ የተዋበች አይደለችምን? እባክህ፥ በእርስዋ ፋንታ አግባት አለው።,ወይቤሎ አቡሃ እስመ ትቤ ጸላእክዋ ወሀብክዎ ለካልእከ ወባሕቱ ነያ እኅታ እንተ ትንእሳ ወትሤንያ ወትኩንከ ህየንቴሃ ።,"And her father said, I verily thought that thou hadst utterly hated her; therefore I gave her to thy companion: is not her younger sister fairer than she? take her, I pray thee, instead of her." +ሶምሶንም። ከእንግዲህ ወዲህ በፍልስጥኤማውያን ላይ ክፉ ባደርግ እኔ ንጹሕ ነኝ አላቸው።,ወይቤ ሶምሶን ንጹሕ አነ ምዕረ እምነ አሎፍል እስመ አነ እገብር እኪተ ምስሌክሙ ።,"And Samson said concerning them, Now shall I be more blameless than the Philistines, though I do them a displeasure." +ሶምሶንም ሄዶ ሦስት መቶ ቀበሮች ያዘ፤ ችቦም ወስዶ ሁለት ሁለቱንም ቀበሮዎች በጅራታቸው አሰረ፥ በሁለቱም ጅራቶች ማካከል አንድ ችቦ አደረገ።,ወሖረ ሶምሶን ወአኀዘ ሠለስተ ምእተ ቈናጽለ ወነሥአ መኃትወ ወአሰረ ውስተ አዝናቢሆሙ ወወደየ አሐተ ማኅቶተ ማእከለ ክልኤቱ አዝናቢሆሙ ።,"And Samson went and caught three hundred foxes, and took firebrands, and turned tail to tail, and put a firebrand in the midst between two tails." +ችቦውንም አንድዶ በቆመው በፍልስጥኤማውያን እህል መካከል ሰደዳቸው፤ ነዶውንም የቆመውንም እህል ወይኑንም ወይራውንም አቃጠለ።,ወአኅተወ እሳተ ውስተ ውእቱ መኃትው ወፈነዎሙ ውስተ ክልስስታት ዘአሎፍል ወአውዐዩ ሠዊተ ወክምረ ዘተዐፅደ ወዘይቀውም ወዘውጡሕ ወአዕጻዳተ ወይን ወዘዘይት ።,"And when he had set the brands on fire, he let them go into the standing corn of the Philistines, and burnt up both the shocks, and also the standing corn, with the vineyards and olives." +ፍልስጥኤማውያንም። ይህን ያደረገው ማን ነው? አሉ። እነርሱም። ሚስቱን ወስዶ ለሚዜው አጋብቶበታልና የተምናዊው አማች ሶምሶን ነው አሉ። ፍልስጥኤማያንም ወጥተው ሴቲቱንና አባትዋን በእሳት አቃጠሉ።,ወይቤሉ አሎፍል መኑ ገብረ ዘንተ ወይቤልዎሙ ሶምሶን ሐሙሁ ለተምናታዊ እስመ ሄድዎ ብእሲቶ ወወሀብዋ ለካልኡ ወዐርጉ አሎፍል ወአውዐዩ ቤተ አቡሃ ወኪያሃኒ ወአቡሃኒ በእሳት ።,"Then the Philistines said, Who hath done this? And they answered, Samson, the son in law of the Timnite, because he had taken his wife, and given her to his companion. And the Philistines came up, and burnt her and her father with fire." +ሶምሶንም። እናንተ እንዲሁ ብታደርጉ እኔ እበቀላችኋለሁ፥ ከዚያም በኋላ ዐርፋለሁ አላቸው።,ወይቤሎሙ ሶምሶን እመሰ ገበርክሙ ዘንተ ኢይፈቅድ ፤ በቀልየሰ እምነ አሐዱ ወለኵልክሙ እምረሰይኩ ።,"And Samson said unto them, Though ye have done this, yet will I be avenged of you, and after that I will cease." +እርሱም ጭን ጭናቸውን ብሎ በታላቅ አገዳደል መታቸው፤ ወርዶም በኤጣም ዓለት ባለው ዋሻ ውስጥ ተቀመጠ።,ወዘበጦሙ ሶምሶን ውስተ አቍያጸ እገሪሆሙ ወኮነ ዐቢይ ቀትል ወወረደ ሶምሶን ወነበረ ውስተ ፈለግ ውስተ በአተ ኤጣም ።,And he smote them hip and thigh with a great slaughter: and he went down and dwelt in the top of the rock Etam. +ፍልስጥኤማውያንም ወጡ፥ በይሁዳም ሰፈሩ፥ በሌሒ ላይም ተበታትነው ተቀመጡ።,ወዐርጉ አሎፍል ወኀደሩ ላዕለ ይሁዳ ወተዐዝሩ ላዕለ ሌሒ ።,"Then the Philistines went up, and pitched in Judah, and spread themselves in Lehi." +የይሁዳም ሰዎች። በእኛ ላይ የወጣችሁት ለምንድር ነው? አሉ። እነርሱም። ሶምሶንን ልናስር፥ እንዳደረገብንም ልናደርግበት መጥተናል አሉ።,ወይቤልዎሙ ኵሉ ሰብአ ይሁዳ ለምንት ዐረግሙ ላዕሌነ ወይቤሉ አሎፍል ከመ ንእስሮ ለሶምሶን ዐረግነ ወንግበሮ በከመ ገብረነ ።,"And the men of Judah said, Why are ye come up against us? And they answered, To bind Samson are we come up, to do to him as he hath done to us." +ከይሁዳም ሰዎች ሦስት ሺህ የሚያህሉ በኤጣም ዓለት ወዳለው ዋሻ ወርደው ሶምሶንን። ገዦቻችን ፍልስጥኤማውያን እንደ ሆኑ አታውቅምን? ያደረግህብን ይህ ምንድር ነው? አሉት። እርሱም። እንዳደረጉብኝ እንዲሁ አደረግሁባቸው አላቸው።,ወወረዱ ሠላሳ ምእት ብእሲ እምነ ይሁዳ ኀበ በአተ ኰኵሕ ዘኤጣም ወይቤልዎ ለሶምሶን ኢታአምርኑ ከመ አሎፍል ይኴንኑነ ለምንት ከመዝ ገበርከ ላዕሌነ ወይቤሎሙ ሶምሶን በከመ ገብሩ ላዕሌክሙ ከማሁ ገበርኩ ላዕሌሆሙ ።,"Then three thousand men of Judah went to the top of the rock Etam, and said to Samson, Knowest thou not that the Philistines are rulers over us? what is this that thou hast done unto us? And he said unto them, As they did unto me, so have I done unto them." +እነርሱም። አስረን በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፈን ልንሰጥህ መጥተናል አሉት። ሶምሶንም። እናንተ እንዳትገድሉኝ ማሉልኝ አላቸው።,ወይቤልዎ ከመ ንእስርከ ወረድነ ወናግብእከ ውስተ እዴሆሙ ለአሎፍል ወይቤሎሙ ሶምሶን መሐሉ ሊተ አንትሙ ከመ ኢትቅትሉኒ አንትሙ ወአግብኡኒ ሎሙ ወአንትሙሰ ኢትትራከቡ ምስሌየ ።,"And they said unto him, We are come down to bind thee, that we may deliver thee into the hand of the Philistines. And Samson said unto them, Swear unto me, that ye will not fall upon me yourselves." +እነርሱም። አስረን በእጃቸው አሳልፈን እንሰጥሃለን እንጂ አንገድልህም ብለው ተናገሩት። በሁለትም አዲስ ገመድ አስረው ከዓለቱ ውስጥ አወጡት።,ወመሐሉ ሎቱ ወይቤልዎ አልቦ ዳእሙ ነአስረከ በማእስር ወናገብአከ ውስተ እዴሆሙ ወቀቲለሰ ኢንቀትለከ ወአሰርዎ በክልኤቱ መፃምድ ሐደስት ወአውፅአዎ እምነ ይእቲ ኰኵሕ ።,"And they spake unto him, saying, No; but we will bind thee fast, and deliver thee into their hand: but surely we will not kill thee. And they bound him with two new cords, and brought him up from the rock." +ወደ ሌሒ በመጣ ጊዜም ፍልስጥኤማውያን እልል እያሉ ተገናኙት። የእግዚአብሔርም መንፈስ በኃይል ወረደበት፤ ክንዱም የታሰረበት ገመድ በእሳት እንደ ተበላ እንደ ተልባ እግር ፈትል ሆነ፥ ማሰሪያዎቹም ከእጁ ወደቁ።,ወበጽሐ እስከነ ኀበ ዐጽመ መንከስ ወወውዑ አሎፍል ወተቀበልዎ ወሮጹ ላዕሌሁ ወመጽአ ላዕሌሁ መንፈሰ እግዚአብሔር ወኮኑ እልክቱ መፃምድ እለ ውስተ መዝራእቱ ከመ ሶበ ያጼኑ እሳተ ኀሠር ወተፈትሐ ማኅሜሁ እምነ መዝራእቱ ።,"And when he came unto Lehi, the Philistines shouted against him: and the Spirit of the LORD came mightily upon him, and the cords that were upon his arms became as flax that was burnt with fire, and his bands loosed from off his hands." +አዲስም የአህያ መንጋጋ አገኘ፥ እጁንም ዘርግቶ ወሰደው፥ በእርሱም አንድ ሺህ ሰው ገደለ።,ወረከበ ዐጽመ መንከስ ዘአድግ ግዱፈ ውስተ ፍኖት ወአትሐተ እዴሁ ወተመጠዋ ወቀተለ ባቲ ዐሠርተ ምእተ ብእሴ ።,"And he found a new jawbone of an ass, and put forth his hand, and took it, and slew a thousand men therewith." +ሶምሶንም። በአህያ መንጋጋ ክምር በክምር ላይ አድርጌአቸዋለሁ፤ በአህያ መንጋጋ አንድ ሺህ ሰው ገድያለሁ አለ።,ወይቤ ሶምሶን በዐጽመ መንከሰ አድግ ደምስሶ ደምሰስክዎሙ እስመ በዐጽመ መንከሰ አድግ ቀተልኩ ዐሠርተ ምእተ ብእሴ ።,"And Samson said, With the jawbone of an ass, heaps upon heaps, with the jaw of an ass have I slain a thousand men." +መናገሩንም በፈጸመ ጊዜ መንጋጋውን ከእጁ ጣለ፤ የዚያንም ስፍራ ስም ራማትሌሒ ብሎ ጠራው።,ወእምዝ ሶበ አኅለቀ ነቢበ ገደፋ ለይእቲ ዐጽመ መንከስ እምነ እዴሁ ወሰመዮ ለውእቱ መካን ቀትለ ዐጽመ መንከስ ።,"And it came to pass, when he had made an end of speaking, that he cast away the jawbone out of his hand, and called that place Ramathlehi." +እርሱም እጅግ ተጠምቶ ነበርና። አንተ ይህችን ታላቅ ማዳን በባሪያህ እጅ ሰጥተሃል፤ አሁንም በጥም እሞታለሁ፥ ባልተገረዙትም እጅ እወድቃለሁ ብሎ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ።,ወጸምአ ጥቀ ወጸርኀ ኀበ እግዚአብሔር ወይቤ አንተ አግባእከ ውስተ እደ ገብርከ ዛተ ሕይወተ ዐባየ ወይእዜሰ እመውት በጽምእ ወእወድቅ ውስተ እዴሆሙ ለቈላፍያን ።,"And he was sore athirst, and called on the LORD, and said, Thou hast given this great deliverance into the hand of thy servant: and now shall I die for thirst, and fall into the hand of the uncircumcised?" +እግዚአብሔርም በሌሒ ያለውን አዘቅት ሰነጠቀ፥ ከእርሱም ውኃ ወጣ፤ እርሱም ጠጣ፥ ነፍሱም ተመለሰች፥ ተጠናከረም። ስለዚህም የዚያን ቦታ ስም ዓይንሀቆሬ ብሎ ጠራው፤ ይህም እስከ ዛሬ ድረስ በሌሒ አለ።,ወአርኀወ እግዚአብሔር ንቅዐታ ለይእቲ ዐጽመ መንከስ ወወፅአ እምኔሃ ማይ ወሰትየ ወገብአት ነፍሱ ወአዕረፈ በበይነ ዝንቱ ተሰምየ ስሙ ለውእቱ መካን ነቅዐ ዐጽመ መንከስ እስከ ዮም ።,"But God clave an hollow place that was in the jaw, and there came water thereout; and when he had drunk, his spirit came again, and he revived: wherefore he called the name thereof Enhakkore, which is in Lehi unto this day." +በፍልስጥኤማውያንም ዘመን በእስራኤል ላይ ሀያ ዓመት ፈረደ።,ወኰነኖሙ ለእስራኤል በመዋዕለ አሎፍል ፳ዓመተ ።,And he judged Israel in the days of the Philistines twenty years. +ናዖድም ከሞተ በኋላ የእስራኤል ልጆች በእግዚአብሔር ፊት እንደ ገና ክፉ ሥራ ሠሩ።,ወደገሙ ደቂቀ እስራኤል ገቢረ እኩይ ቅድመ እግዚአብሔር ወናኦድሰ ሞተ ።,"And the children of Israel again did evil in the sight of the LORD, when Ehud was dead." +እግዚአብሔርም በአሶር በነገሠው በከነዓን ንጉሥ በኢያቢስ እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ የሠራዊቱም አለቃ በአሕዛብ አሪሶት የተቀመጠው ሲሣራ ነበረ።,ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እደ ኢያሚን ንጉሠ ከናአን ዘነግሠ በአሶር ወመልአከ ሰራዊቱ ሲሳራ ወውእቱሰ ይነብር ውስተ አሲሮት ዘአሕዛብ ።,"And the LORD sold them into the hand of Jabin king of Canaan, that reigned in Hazor; the captain of whose host was Sisera, which dwelt in Harosheth of the Gentiles." +የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ ዘጠኝ መቶ የብረት ሰረገሎች ነበሩትና፥ የእስራኤልንም ልጆች ሀያ ዓመት ያህል እጅግ ያስጨንቃቸው ነበር።,ወገዐሩ ደቂቀ እስራኤል ኀበ እግዚአብሔር እስመቦ ትስዐተ ምእተ ሰረገላተ ዘኀፂን ወውእቱ አሕመሞሙ ለእስራኤል እንዘ ይሣቅዮሙ ዕሥራ ወኀምስተ ዓመተ ።,And the children of Israel cried unto the LORD: for he had nine hundred chariots of iron; and twenty years he mightily oppressed the children of Israel. +በዚያ ጊዜም ነቢይቱ የለፊዶት ሚስት ዲቦራ በእስራኤል ላይ ትፈርድ ነበረች።,ወዴቦራ ብእሲት ነቢይት ብእሲተ ለፊዶት ይእቲ ትኴንኖሙ ለእስራኤል በእማንቱ መዋዕል ።,"And Deborah, a prophetess, the wife of Lapidoth, she judged Israel at that time." +እርስዋም በተራራማው በኤፍሬም አገር በራማና በቤቴል መካከል ካለው የዲቦራ ዛፍ ከሚባለው ከዘንባባው በታች ተቀምጣ ነበር፤ የእስራኤልም ልጆች ወደ እርስዋ ለፍርድ ይወጡ ነበር።,ወዴቦራሰ ትነብር ኀበ ፊኒቃ ማእከለ ኢያማ ወማእከለ ቤቴል ውስተ ደብረ ኤፍሬም ወዐርጉ ኀ���ሃ ደቂቀ እስራኤል ከመ ይትኰነኑ ።,And she dwelt under the palm tree of Deborah between Ramah and Bethel in mount Ephraim: and the children of Israel came up to her for judgment. +ልካም ከቃዴስ ንፍታሌም የአቢኒኤምን ልጅ ባርቅን ጠርታ። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር። ሄደህ ወደ ታቦር ተራራ ውጣ፥ ከአንተም ጋር ከንፍታሌምና ከዛብሎን ልጆች አሥር ሺህ ሰዎች ውሰድ፤,ወፈነወት ዴቦራ ወጸውዐቶ ለባረቅ ወልደ አቢኔሔም እምነ ቃዴስ ዘንፍታሌም ወትቤሎ አኮኑ ኪያከ ኦዘዘ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ከመ ትሑር ውስተ ደብረ ታቦር ወንሣእ ምስሌከ ፻-፻ዕደወ እምነ ደቂቀ ንፍታሌም ወእምነ ደቂቀ ዛቡሎን ።,"And she sent and called Barak the son of Abinoam out of Kedeshnaphtali, and said unto him, Hath not the LORD God of Israel commanded, saying, Go and draw toward mount Tabor, and take with thee ten thousand men of the children of Naphtali and of the children of Zebulun?" +እኔም የኢያቢስን ሠራዊት አለቃ ሲሣራን ሰረገሎቹንም ሕዝቡንም ሁሉ ወደ አንተ ወደ ቂሶን ወንዝ እስባለሁ፥ በእጅህም አሳልፌ እሰጠዋለሁ ብሎ አላዘዘህምን? አለችው።,ወእወስደከ ኀበ ፈለገ ቂሶን ላዕለ ሲሳራ መልአከ ሰራዊቱ ለኢያሚን ወሰረገላቲሁ ወብዝኁ ወኣገብኦ ውስተ እዴከ ።,"And I will draw unto thee to the river Kishon Sisera, the captain of Jabin's army, with his chariots and his multitude; and I will deliver him into thine hand." +ባርቅም። አንቺ ከእኔ ጋር ብትሄጂ እኔ እሄዳለሁ፤ አንቺ ግን ከእኔ ጋር ባትሄጂ እኔ አልሄድም አላት።,ወይቤላ ባረቅ እመ ተሐውሪ ምስሌየ አሐውር ወእመሰ ኢተሐውሪ ምስሌየ ኢየሐውር እስመ ኢያአምር ዕለተ እንተ ባቲ ይፈቅድ እግዚአብሔር ይፈኑ መልአኮ ምስሌየ ።,"And Barak said unto her, If thou wilt go with me, then I will go: but if thou wilt not go with me, then I will not go." +እርሷም። በእውነት ከአንተ ጋር እሄዳለሁ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሲሣራን በሴት እጅ አሳልፎ ይሰጣልና በዚህ በምትሄድበት መንገድ ለአንተ ክብር አይሆንም አለችው። ዲቦራም ተነሥታ ከባርቅ ጋር ወደ ቃዴስ ሄደች።,ወትቤሎ ዴቦራ አሐውር ምስሌከ ወባሕቱ አእምር ከመ ኢኮነ ከመ ዘቀዲሙ ቃልከ በፍኖት እንተ አንተ ሖርከ እስመ ውስተ እደ ብእሲት ያገብኦ እግዚአብሔር ለሲሳራ ወተንሥአት ዴቦራ ወሖረት ምስለ ባረቅ እምነ ቃዴስ ።,"And she said, I will surely go with thee: notwithstanding the journey that thou takest shall not be for thine honour; for the LORD shall sell Sisera into the hand of a woman. And Deborah arose, and went with Barak to Kedesh." +ባርቅም ዛብሎንንና ንፍታሌምን ወደ ቃዴስ ጠራቸው፥ አሥር ሺህም ሰዎች ተከትለውት ወጡ፤ ዲቦራም ከእርሱ ጋር ወጣች።,ወአዘዞሙ ባረቅ ለዛቡሎን ወለንፍታሌም በቃዴስ ወዐርጉ ምስሌሁ እልፍ ብእሲ ወዴቦራሂ ዐርገት ምስሌሁ ።,And Barak called Zebulun and Naphtali to Kedesh; and he went up with ten thousand men at his feet: and Deborah went up with him. +ቄናዊውም ሔቤር ከሙሴ አማት ከኦባብ ልጆች ከቄናውያን ተለይቶ ድንኳኑን በቃዴስ አጠገብ በጻዕናይም እስከ ነበረው እስከ ትልቁ ዛፍ ድረስ ተከለ።,ወእለ ቀርቡ ለቄኔዝ ተፈልጡ እምነ ደቂቀ ኢዮባብ ሐሙሁ ለሙሴ ወኀደረ ትዕይንቱ ኀበ ዕፅ ለበይት ኀበ ቅሩበ ቃዴስ ።,"Now Heber the Kenite, which was of the children of Hobab the father in law of Moses, had severed himself from the Kenites, and pitched his tent unto the plain of Zaanaim, which is by Kedesh." +የአቢኒኤምም ልጅ ባርቅ ወደ ታቦር ተራራ እንደ ወጣ ለሲሣራ ነገሩት።,ወዜነውዎ ለሲሳራ ከመ ዐርገ ባረቅ ወልደ አቢኔሔም ውስተ ደብረ ታቦር ።,And they shewed Sisera that Barak the son of Abinoam was gone up to mount Tabor. +ሲሣራም ሰረገሎቹን ሁሉ፥ ዘጠኝ መቶ የብረት ሰረገሎች፥ ከእርሱም ጋር የነበሩትን ሕዝቡን ሁሉ ከአሪሶት ወደ ቂሶን ወንዝ ሰበሰባቸው።,ወአምጽአ ሲሳራ ኵሎ ሰረገላቲሁ እስመ ፱፻ሰረገላተ ዘኀፂን ቦ ወኵሎ አሕዛቢሁ እምነ አሪሶት ዘአሕዛብ ውስተ ፈለገ ቂሶን ።,"And Sisera gathered together all his chariots, even nine hundred chariots of iron, and all the people that were with him, from Harosheth of the Gentiles unto the river of Kishon." +ዲቦራም ባርቅን። እግዚአብሔር ሲሣራን በእጅህ አሳልፎ የሚሰጥበት ቀን ዛሬ ነውና ተነሣ፤ እነሆ፥ እግዚአብሔር በፊትህ ወጥቶአል አለችው። ባርቅም አሥር ሺህ ሰዎች ተከትለውት ከታቦር ተራራ ወረደ።,ወትቤሎ ዴቦራ ለባረቅ ተንሥእ እስመ ዛቲ ዕለት እንተ ባቲ ያገብኦ እግዚአብሔር ለሲሳራ ውስተ እዴከ ወናሁ እግዚአብሔር የሐውር ቅድሜከ ወወረደ ባረቅ እምነ ደብረ ታቦር ወእልፍ ብእሲ ይተልዎ ።,"And Deborah said unto Barak, Up; for this is the day in which the LORD hath delivered Sisera into thine hand: is not the LORD gone out before thee? So Barak went down from mount Tabor, and ten thousand men after him." +እግዚአብሔርም ሲሣራን ሰረገሎቹንም ሁሉ ሠራዊቱንም ሁሉ ከባርቅ ፊት በሰይፍ ስለት አስደነገጣቸው፤ ሲሣራም ከሰረገላው ወርዶ በእግሩ ሸሸ።,ወአደንገፆ እግዚአብሔር ለሲሳራ ወለኵሉ ሰረገላቲሁ ወለኵሉ ትዕይንቱ አውደቆሙ ቅድመ ባረቅ በአፈ ኀፂን ወወረደ ሲሳራ እምነ ሰረገላቲሁ ወጐየ በእግሩ ።,"And the LORD discomfited Sisera, and all his chariots, and all his host, with the edge of the sword before Barak; so that Sisera lighted down off his chariot, and fled away on his feet." +ባርቅም ሰረገሎችንና ሠራዊቱን እስከ አሪሶት ድረስ አባረረ፤ የሲሣራም ሠራዊት ሁሉ በሰይፍ ስለት ወደቀ፤ አንድ እንኳ አልቀረም።,ወዴገነ ባረቅ ወተለወ ሰረገላቲሁ ወዴገነ ትዕይንቶ እስከ ሐቅለ አሕዛብ ወሞተ ኵሉ ትዕይንተ ሲሳራ በአፈ ኀፂን ወኢተርፈ ወኢአሐዱ ።,"But Barak pursued after the chariots, and after the host, unto Harosheth of the Gentiles: and all the host of Sisera fell upon the edge of the sword; and there was not a man left." +በአሶር ንጉሥም በኢያቢስና በቄናዊው በሔቤር ቤት መካከል ሰላም ነበረና ሲሣራ በእግሩ ሸሽቶ ወደ ቄናዊው ወደ ሔቤር ሚስት ወደ ኢያዔል ድንኳን ደረሰ።,ወሲሳራሰ ጐየ በእግሩ ውስተ ትዕይንተ ኢያኤል ብእሲተ ካቤር ካልኡ ለቄኔው እስመ ሰላም ውእቱ ማእከሎሙ ለኢየቢን ንጉሠ አሶር ወማእከለ ቤተ ካቤር ቄንያዊ ።,Howbeit Sisera fled away on his feet to the tent of Jael the wife of Heber the Kenite: for there was peace between Jabin the king of Hazor and the house of Heber the Kenite. +ኢያዔልም ሲሣራን ለመገናኘት ወጥታ። ግባ፥ ጌታዬ ሆይ፥ ወደ እኔ ግባ፤ አትፍራ አለችው። ወደ እርስዋም ወደ ድንኳንዋ ገባ፥ በመጐናጸፊያዋም ሸፈነችው።,ወወፅአት ኢያኤል ወተቀበለቶ ለሲሳራ ወትቤሎ ገሐሥ እግዚእየ ገሐሥ ኀቤየ ወኢትፍራህ ወግሕሠ ኀቤሃ ውስተ ደብተራ ወከደነቶ ሠቀ ።,"And Jael went out to meet Sisera, and said unto him, Turn in, my lord, turn in to me; fear not. And when he had turned in unto her into the tent, she covered him with a mantle." +እርሱም። ጠምቶኛልና እባክሽ የምጠጣው ጥቂት ውኃ ስጭኝ አላት፤ እርስዋም የወተቱን አቁማዳ ፈትታ አጠጣችው፥ ሸፈነችውም።,ወይቤላ ሲሳራ አስትይኒ ንስቲተ ማየ እስመ ጸማእኩ ወፈትሐት ስእረ ሐሊብ ወአስተየቶ ወከደነቶ ገጾ ።,"And he said unto her, Give me, I pray thee, a little water to drink; for I am thirsty. And she opened a bottle of milk, and gave him drink, and covered him." +እርሱም። ከድንኳኑ ደጃፍ ቁሚ፤ ሰውም መጥቶ። በዚህ ሰው አለን? ብሎ ቢጠይቅሽ አንቺ። የለም ትዪዋለሽ አላት።,ወይቤላ ቁሚ ኀበ ኆኅተ ደብተራ ወእመቦ ዘመጽአ ኀቤኪ ወይቤለኪ ቦ ዘሀለወ ዝየ ብእሲ በሊ አልቦ ወከደነቶ ሠቀ ።,"Again he said unto her, Stand in the door of the tent, and it shall be, when any man doth come and enquire of thee, and say, Is there any man here? that thou shalt say, No." +የሔቤርም ሚስት ኢያዔል የድንኳን ካስማ ወሰደች፥ በእጅዋም መዶሻ ያዘች፥ ቀስ ብላም ወደ እርሱ ቀረበች፤ በጆሮግንዱ ካስማውን ቸነከረች፤ እርሱም ደክሞ እንቀላፍቶ ነበርና ካስማው ወደ መሬት ጠለቀ፥ እርሱም ሞተ።,ወነሥአት ኢያኤል ብእሲተ ካቤር መትከለ ደብተራ ወእብነ በካልእት እዴሃ ወቦአት ኀ���ሁ ወጸቀወቶ ወተከለት ውእተ መትከለ ውስተ መልታሕቱ ወጐድአቶ እስከ ፀመረቶ ምስለ ምድር ወተራገፀ ውእቱ ማእከለ እገሪሃ ወተሰጥሐ ወሞተ ።,"Then Jael Heber's wife took a nail of the tent, and took an hammer in her hand, and went softly unto him, and smote the nail into his temples, and fastened it into the ground: for he was fast asleep and weary. So he died." +እነሆም፥ ባርቅ ሲሣራን ሲያባርር ኢያዔል ልትገናኘው ወጥታ። ና የምትሻውንም ሰው አሳይሃለሁ አለችው። ወደ እርስዋም ገባ፥ እነሆም፥ ሲሣራን ወድቆ ሞቶም አገኘው፥ ካስማውም ከጆሮግንዱ ውስጥ ነበረ።,ወበጽሐ ባረቅ እንዘ ይዴግኖ ለሲሳራ ወወፅአት ኢያኤል ወተቀበለቶ ለባረቅ ወትቤሎ ነዐ ወኣርእየከ ብእሴ ዘተኀሥሥ ወቦአ ኀቤሃ ወረከቦ ለሲሳራ ውዱቀ በድኖ ወመትከል ውስተ መልታሕቱ ።,"And, behold, as Barak pursued Sisera, Jael came out to meet him, and said unto him, Come, and I will shew thee the man whom thou seekest. And when he came into her tent, behold, Sisera lay dead, and the nail was in his temples." +በዚያም ቀን እግዚአብሔር የከነዓንን ንጉሥ ኢያቢስን በእስራኤል ልጆች ፊት አዋረደ።,ወአኅሰሮ እግዚአብሔር ለኢያቢን ንጉሠ ከናአን በይእቲ ዕለት በቅድሜሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ።,So God subdued on that day Jabin the king of Canaan before the children of Israel. +የከነዓንን ንጉሥ ኢያቢስንም እስኪያጠፉ ድረስ በከነዓን ንጉሥ በኢያቢስ ላይ የእስራኤል ልጆች እጅ እየበረታች ሄደች።,ወሖረት እዴሁ ለእግዚአብሔር ምስለ ደቂቀ እስራኤል ወሖረት ወጸንዐት ላዕለ ኢያቢን ንጉሠ ከናአን እስከ አጥፍኦ ።,"And the hand of the children of Israel prospered, and prevailed against Jabin the king of Canaan, until they had destroyed Jabin king of Canaan." +በዚያም ቀን ዲቦራና የአቢኒኤም ልጅ ባርቅ እንዲህ ብለው ተቀኙ።,ወኀለየት ዴቦራ ወባረቅ በይእቲ ዕለት ወትቤ እንዘ ተኀሊ ።,"Then sang Deborah and Barak the son of Abinoam on that day, saying," +በእስራኤል ውስጥ መሪዎች ስለ መሩ፥,ሶበ አኀዙ መሳፍንተ እስራኤል በሕሊና ሕዝብ ይባርክዎ ለእግዚአብሔር ።,"Praise ye the LORD for the avenging of Israel, when the people willingly offered themselves." +ነገሥታት ሆይ፥ ስሙ፤,ስምዑ ነገሥት ወአጽምዑ መኳንንተ ጽኑዓን አንሰ አኀሊ ለእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ።,"Hear, O ye kings; give ear, O ye princes; I, even I, will sing unto the LORD; I will sing praise to the LORD God of Israel." +አቤቱ፥ ከሴይር በወጣህ ጊዜ፥,እግዚኦ በፀአትከ እምነ ሴይር ሶበ ተንሣእከ እምነ ሐቅለ ኤዶም ምድር አድለቅለቀት ወሰማይ ደንገፀት ወደመናትኒ አንጠብጠቡ ማየ ።,"LORD, when thou wentest out of Seir, when thou marchedst out of the field of Edom, the earth trembled, and the heavens dropped, the clouds also dropped water." +ተራሮች ከእግዚአብሔር ፊት የተነሣ ቀለጡ፥,ወአድባር ተከውሱ እምነ ቅድመ እግዚአብሔር ዝንቱ ሲና እምቅድመ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ።,"The mountains melted from before the LORD, even that Sinai from before the LORD God of Israel." +በዓናት ልጅ በሰሜጋር ዘመን፥,በመዋዕለ ሴሜጌር ወልደ ቄነት ወበመዋዕለ ኢያኤል ኀልቁ ነገሥት ወሖሩ ፍናዌ መብእሰ ፍናዌ ግፍቱኣተ ።,"In the days of Shamgar the son of Anath, in the days of Jael, the highways were unoccupied, and the travellers walked through byways." +አንቺ፥ ዲቦራ፥ እስክትነሽ ድረስ፥,ወኀልቁ መፈክራን እምነ እስራኤል ወኀልቁ እስከ ተንሥአት ዴቦራ እስከ ቆመት እም ለእስራኤል ።,"The inhabitants of the villages ceased, they ceased in Israel, until that I Deborah arose, that I arose a mother in Israel." +አዲሶች አማልክትን መረጡ፤,ወሠምሩ በአማልክተ ከንቱ ከመ ኅብስተ ስገም ሶበ ይከድንዎ ውዕዩ አርማሕ አርባዕቱ እልፍ አርማሕ ።,They chose new gods; then was war in the gates: was there a shield or spear seen among forty thousand in Israel? +ልቤ ወደ እስራኤል አለቆች ነው፥,ልብየሰ ውስተ ዘትእዛዞ ለእስራኤል ኀያላኒሆሙ ለእስራኤል ባርክዎ ለእግዚአብሔር ።,"My heart is toward the governors of Israel, that offered themselves willingly among the people. Bless ye the LORD." +በነጫጭ አህዮች ላይ የምትጫኑ፥,እለ ትጼዐኑ ላዕለ አእዱግ ፅዕድዋን ወትነብሩ በውስተ ብርሃን ንብቡ ቃለክሙ ።,"Speak, ye that ride on white asses, ye that sit in judgment, and walk by the way." +በማጠጫው መካከል ካሉት ከቀስተኞች ጩኸት ርቀው፥,ወሰንቅዉ ማእከለ ፍሡሓን ወበህየ ይሁቡ ጽድቀ ለእግዚአብሔር ወጽድቀ አጽንዐ በውስተ እስራኤል ወይእተ አሚረ ወረደ ውስተ አህጉሪሁ ሕዝበ እግዚአብሔር ።,"They that are delivered from the noise of archers in the places of drawing water, there shall they rehearse the righteous acts of the LORD, even the righteous acts toward the inhabitants of his villages in Israel: then shall the people of the LORD go down to the gates." +ንቂ፥ ንቂ፥ ዲቦራ ሆይ፤,ተንሥኢ ዴቦራ ወአንሥኢ አእላፈ ምስለ ሕዝብ ተንሥኢ ተንሥኢ ምስለ ማኅሌት ወበኀይል ተንሥእ ባረቅ ወጸንዒዮ ዴቦራ ለባረቅ ወፄውው ፄዋከ ባረቅ ወልደ አቢኔሔም ከመ አመ ዐብየ ኀይሉ ።,"Awake, awake, Deborah: awake, awake, utter a song: arise, Barak, and lead thy captivity captive, thou son of Abinoam." +በዚያ ጊዜ የቀሩት ወደ ኃያላኑና ወደ ሕዝቡ ወረዱ፤,እግዚኦ አድክሞሙ ሊተ ለእለ ይጸንዑኒ ።,Then he made him that remaineth have dominion over the nobles among the people: the LORD made me have dominion over the mighty. +በአማሌቅ ዘንድ ሥር የነበራቸው እነርሱ ከኤፍሬም፥,ሕዝበ ኤፍሬም ወቀሰፎሙ በውስተ ቈላት ፤ እኁከ ብንያሚ በሕዝብከ ፤ እምኔየ ማኪር ወረዱ ይፍትኑ ወእምነ ዛቡሎን እግዚአብሔር ይፀብእ ሊተ ወእምነ ኀያላን እምህየ በበትረ ኀይለ ነገር ።,"Out of Ephraim was there a root of them against Amalek; after thee, Benjamin, among thy people; out of Machir came down governors, and out of Zebulun they that handle the pen of the writer." +የይሳኮርም አለቆች ከዲቦራ ጋር ነበሩ፤,ወእምውስተ ይሳኮር ምስለ ዴቦራ ፈነወ አጋርያኒሁ ውስተ ቈላት ከመ ትንበር አንተ ማእከለ ከናፍር ወሰፍሐ በእገሪሁ ናፍቆ ሮቤል ፤ ዐቢይ ጥይቅና ልቡ ።,"And the princes of Issachar were with Deborah; even Issachar, and also Barak: he was sent on foot into the valley. For the divisions of Reuben there were great thoughts of heart." +መንጎች ሲያፍዋጩ ለመስማት,ለምንት ሊተ ትነብር ማእከለ ሞሶጴተም ከመ ታጽምእ ከመ ይትፋጸዩ እለ ይትነሥኡ ከመ ይኅልፉ ውስተ ዘሮቤል ።,"Why abodest thou among the sheepfolds, to hear the bleatings of the flocks? For the divisions of Reuben there were great searchings of heart." +ገለዓድ በዮርዳኖስ ማዶ ተቀመጠ፤,ዐቢይ አሰረ ልቡ ለገላአድ ውስተ ማዕዶተ ዮርዳንስ ኀደረ ፤ ወዳን ለምንት ይነብር ውስተ አሕማር ፤ ወአሴርሰ ነበረ ውስተ ሐይቀ ባሕር ወውስተ ወሰኑ ነበረ ።,"Gilead abode beyond Jordan: and why did Dan remain in ships? Asher continued on the sea shore, and abode in his breaches." +ዛብሎን ነፍሱን ወደ ሞት ያሳለፈ ሕዝብ ነው፥,ዛቡሎን ሕዝብ ዘዐየረ ነፍሶ ለሞት ወንፍታሌም ውስተ መልዕልተ ሐቅል ።,Zebulun and Naphtali were a people that jeoparded their lives unto the death in the high places of the field. +ነገሥታት መጡ፥ ተዋጉም፤,ወመጽኡ ነገሥት ወተቃተሉ ወይእተ አሚረ ተቃተሉ ነገሥተ ከናአን በተናኅ በኀበ ማየ መጌዶ ወኢነሥኡ በትእግልት ብሩረ ።,"The kings came and fought, then fought the kings of Canaan in Taanach by the waters of Megiddo; they took no gain of money." +ከዋክብት ከሰማይ ተዋጉ፤,ወበሰማይ ተፃብኡ ከዋክብት እምነ ቀትሎሙ ወተቃተሉ ምስለ ሲሳራ ።,They fought from heaven; the stars in their courses fought against Sisera. +ከዱሮ ጀምሮ የታወቀ ያ የቂሶን ወንዝ፥,ወአውፅኦሙ ፈለገ ቂሶን ወፈለገ ቀዴሚን ወቀተሎ ፈለገ ቂሶን ፤ ነፍስየ ጽንዒ ።,"The river of Kishon swept them away, that ancient river, the river Kishon. O my soul, thou hast trodden down strength." +ከኃያላን ግልቢያ ብርታት የተነሣ,ወይእተ አሚረ ተቀጥቀጠ ሰኰና አፍራሲሆሙ ለአማዳሮት ።,"Then were the horsehoofs broken by the means of the pransings, the pransings of their mighty ones." +የእግዚአብሔር መልአክ። ሜሮዝን እርገሙ፤,ወኀያላኒሁ ይረግምዋ ለማዞር ወይቤ መልአከ እግዚአብሔር ���መርገም ርግምዎሙ ለእለ ውስተ አብያቲሃ እስመ ኢመጽኡ ውስተ ረድኤተ እግዚአብሔር እምነ መስተቃትላን ጽኑዓን ።,"Curse ye Meroz, said the angel of the LORD, curse ye bitterly the inhabitants thereof; because they came not to the help of the LORD, to the help of the LORD against the mighty." +የቄናዊው የሔቤር ሚስት ኢያዔል,ቡርክተ ትኩን እምነ አንስት ኢያኤል ብእሲተ ካቤር ቄንያዊ እምነ አንስት ቡርክት በውስተ ደብተራ ።,"Blessed above women shall Jael the wife of Heber the Kenite be, blessed shall she be above women in the tent." +ውኃ ለመነ፥ ወተትም ሰጠችው፤,ማየ ሰአለ ወሐሊበ ወሀበቶ ወበዐይገን ዐቢይ አቅረበት ሎቱ ዕቋነ ።,"He asked water, and she gave him milk; she brought forth butter in a lordly dish." +እጅዋን ወደ ካስማ፥,ወበእዴሃ እንተ ፀጋም ተመጠወት መትከለ ወበየማና ጐድአት ወቀተለቶ ለሲሳፌ ወቀጥቀጠቶ ርእሶ ወደመቀቶ መልታሕቶ ።,"She put her hand to the nail, and her right hand to the workmen's hammer; and with the hammer she smote Sisera, she smote off his head, when she had pierced and stricken through his temples." +በእግሮችዋ አጠገብ ተደፋ፥ ወደቀ፥ ተኛ፤,ወተራገፀ በማእከለ እገሪሃ ወበኀበ ተራገፀ በህየ ኀስረ ።,"At her feet he bowed, he fell, he lay down: at her feet he bowed, he fell: where he bowed, there he fell down dead." +ከመስኮት ሆና ተመለከተች፤,ወእንተ መስኮት ትኄውጽ እሙ ለሲሳራ እንተ ሠቅሠቅ ትሬኢ እመቦ ዘገብአ እምኀበ ሲሳራ ወበበይነ ምንት ተደኀረ ሰረገላሁ ለሲሳራ በጺሐ ወበበይነ ምንት ጐንደያ እግረ ሰረገላቲሁ ።,"The mother of Sisera looked out at a window, and cried through the lattice, Why is his chariot so long in coming? why tarry the wheels of his chariots?" +ብልሃተኞች ሴቶችዋ መለሱላት፤,ጠቢባተ መልአካ ላቲ ወአውሥኣሃ ወእማንቱሴ አውሥኣሃ በከመ ቃላ ።,"Her wise ladies answered her, yea, she returned answer to herself," +ምርኮ አግኝተው የለምን? ተካፍለውስ የለምን?,አኮኑ ረከባሁ እንዘ ይከፍል ምህርካ ወይትዓረክ አዕርክቱ በላዕለ አርእስቲሆሙ ለኀያላን በርበረ ሕብር ውእቱ ሲሳራ በርበረ ሕብር ወዘዘዚአሁ ጥምዐተ ሕበሪሁ ወዐሥቅ ውስተ ክሣዱ ዘበርበረ ።,"Have they not sped? have they not divided the prey; to every man a damsel or two; to Sisera a prey of divers colours, a prey of divers colours of needlework, of divers colours of needlework on both sides, meet for the necks of them that take the spoil?" +አቤቱ፥ ጠላቶችህ ሁሉ እንዲሁ ይጥፉ፤,ከማሁ ለይትሐጐሉ ኵሎሙ ፀርከ እግዚኦ ወእለሰ ያፈቅሩከ ከመ ሠርቀ ፀሓይ በኀይሉ ። ወአዕረፈት ምድር ፵ዓመ ።,"So let all thine enemies perish, O LORD: but let them that love him be as the sun when he goeth forth in his might. And the land had rest forty years." +ሶምሶንም ወደ ተምና ወረደ፥ በተምናም ከፍልስጥኤማውያን ልጆች አንዲት ሴት አየ።,ወወረደ ሶምሶን ውስተ ተምናታ ወርእየ ብእሲተ በተምናታ እምነ አዋልደ አሎፍል ወአደመቶ ቅድሜሁ ።,"And Samson went down to Timnath, and saw a woman in Timnath of the daughters of the Philistines." +ወጥቶም ለአባቱና ለእናቱ። በተምና ከፍልስጥኤማውያን ልጆች አንዲት ሴት አይቻለሁ፤ አሁንም እርስዋን አጋቡኝ አላቸው።,ወዐርገ ወነገሮሙ ለአቡሁ ወለእሙ ወይቤሎሙ ርኢኩ ብእሲተ በተምናታ እምነ አዋልደ አሎፍል ወይእዜኒ ንሥእዋ ሊተ ብእሲተ ።,"And he came up, and told his father and his mother, and said, I have seen a woman in Timnath of the daughters of the Philistines: now therefore get her for me to wife." +አባቱና እናቱም። ካልተገረዙት ከፍልስጥኤማውያን ሚስት ለማግባት ትሄድ ዘንድ ከወንድሞችህ ሴቶች ልጆች ከሕዝቤም ሁሉ መካከል ሴት የለምን? አሉት። ሶምሶንም አባቱን። ለዓይኔ እጅግ ደስ አሰኝታኛለችና እርስዋን አጋባኝ አለው።,ወይቤልዎ አቡሁ ወእሙ ቦኑ አልቦ እምነ አዋልደ አኀዊከ ወበውስተ ኵሉ ሕዝብየ ብእሲተ ከመ ትሑር አንተ ወትንሣእ ብእሲተ እምነ አዋልደ አሎፍል ቈላፍያን ወይቤሎ ሶምሶን ለአቡሁ ኪያሃ ዳእሙ ንሥኡ ሊተ እስመ አደመተኒ ውስተ አዕይንትየ ።,"Then his father and his mother said unto him, Is there never a woman among the daughters of thy brethren, or among all my people, that thou goest to take a wife of the uncircumcised Philistines? And Samson said unto his father, Get her for me; for she pleaseth me well." +እግዚአብሔርም በፍልስጥኤማውያን ላይ ምክንያት ይፈልግ ነበርና ነገሩ ከእርሱ ሆነ፤ አባቱና እናቱ ግን አላወቁም። በዚያን ጊዜም ፍልስጥኤማውያን በእስራኤል ላይ ገዦች ነበሩ።,ወኢያእመሩ አቡሁ ወእሙ ከመ እምኀበ እግዚአብሔር ውእቱ እስመ በቀለ ይፈቅድ ውእቱ እምነ አሎፍል ወበእማንቱ መዋዕል አሎፍል ይቀንይዎሙ ለእስራኤል ።,"But his father and his mother knew not that it was of the LORD, that he sought an occasion against the Philistines: for at that time the Philistines had dominion over Israel." +ሶምሶንም አባቱና እናቱም ወደ ተምና ወረዱ፥ በተምናም ወዳለው ወደ ወይኑ ስፍራ መጡ፤ እነሆም፥ የአንበሳ ደቦል እያገሣ ወደ እርሱ ደረሰ።,ወወረደ ሶምሶን ወአቡሁ ወእሙ ውስተ ተምናታ ወተግሕሠ ውስተ ዐጸደ ወይን ዘተምናታ ወናሁ አንበሳ ተቀበሎ እንዘ ይጥሕር ።,"Then went Samson down, and his father and his mother, to Timnath, and came to the vineyards of Timnath: and, behold, a young lion roared against him." +የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ በኃይል ወረደ፤ ጠቦትን እንደሚቆራርጥ በእጁ ምንም ሳይኖር ቈራረጠው፤ ያደረገውንም ለአባቱና ለእናቱ አልነገረም።,ወመጽአ ላዕሌሁ መንፈሰ እግዚአብሔር ወነፅኆ ከመ ዘይነፅኅ ማሕሥአ ጠሊ ወከመ ወኢምንተ ኮነ ውስተ እዴሁ ወኢያይድዐ ለአቡሁ ወለእሙ ዘገብረ ።,"And the Spirit of the LORD came mightily upon him, and he rent him as he would have rent a kid, and he had nothing in his hand: but he told not his father or his mother what he had done." +ወርዶም ከሴቲቱ ጋር ተነጋገረ፤ እጅግም ደስ አሰኘችው።,ወዐርጉ ወተናገሩ በእንተ ብእሲት ወአደመቶ ቅድሜሁ ለሶምሶን ።,"And he went down, and talked with the woman; and she pleased Samson well." +ከጥቂትም ቀን በኋላ ሊያገባት ተመለሰ፥ የአንበሳውንም ሬሳ ያይ ዘንድ ከመንገድ ፈቀቅ አለ፤ እነሆም፥ በአንበሳው ሬሳ ውስጥ ንብ ሰፍሮበት ነበር፥ ማርም ነበረበት።,ወተመይጠ እምድኅረ መዋዕል ከመ ይንሥኣ ወተግሕሠ ከመ ይርአዮ ለዝክቱ በድነ አንበሳ ወናሁ ንህብ ውስተ አፉሁ ለውእቱ አንበሳ ኀደረ ወቦ መዓረ ።,"And after a time he returned to take her, and he turned aside to see the carcase of the lion: and, behold, there was a swarm of bees and honey in the carcase of the lion." +በእጁም ወስዶ መንገድ ለመንገድ እየበላ ሄደ፤ ወደ አባቱና ወደ እናቱ መጣ፥ ማሩንም ሰጣቸው፥ እነርሱም በሉ፤ ማሩንም ከአንበሳው ሬሳ ውስጥ እንደ ወሰደ አልነገራቸውም።,ወነሥኦ ወበልዐ ወሖረ እንዘ ይበልዕ ወበጽሐ ኀበ አቡሁ ወእሙ ወወሀቦሙ ወበልዑ ወኢያይድዖሙ ከመ እምነ አፈ አንበሳ አውፅኦ ለውእቱ መዓር ።,"And he took thereof in his hands, and went on eating, and came to his father and mother, and he gave them, and they did eat: but he told not them that he had taken the honey out of the carcase of the lion." +አባቱም ወደ ሴቲቱ ወረደ፤ ጎበዞችም እንዲህ ያደርጉ ነበርና ሶምሶን በዚያ በዓል አደረገ።,ወወረደ አቡሁ ኀበ ይእቲ ብእሲት ወነበረ ህየ ሶምሶን ሰቡዐ መዋዕለ እስመ ከማሁ ይነብሩ ወራዙት ።,So his father went down unto the woman: and Samson made there a feast; for so used the young men to do. +ባዩትም ጊዜ ከእርሱ ጋር ይሆኑ ዘንድ ሌሎች ሠላሳ ሰዎች ሰጡት።,ወእምዝ ሶበ ፈርህዎ ሤሙ ላዕሌሁ ካልኣነ ሠላሳ ወነበሩ ምስሌሁ ።,"And it came to pass, when they saw him, that they brought thirty companions to be with him." +ሶምሶንም። እንቆቅልሽ ልስጣችሁ፤ በሰባቱም በበዓሉ ቀኖች ውስጥ ፈትታችሁ ብትነግሩኝ፥ ሠላሳ የበፍታ ቀሚስና ሠላሳ ልውጥ ልብስ እሰጣችኋለሁ፤,ወይቤሎሙ ሶምሶን እሜስል ለክሙ አምሳለ ወእመ አይዳዕክሙኒ አምሳልየ በእላንቱ ሰቡዕ መዋዕል ዘበዓል ወረከብክሙ እሁበክሙ ፴ሰንዱናተ ወ፴አልባሰ ።,"And Samson said unto them, I will now put forth a riddle unto you: if ye can certainly declare it me within the seven days of the feast, and find it out, then I will give you thirty sheets and thirty change of garments:" +መፍታትም ባትችሉ ሠላሳ የበፍታ ቀሚስና ሠላሳ ልውጥ ልብስ ትሰጡኛላችሁ አላቸው። እነርሱም። እንድንሰማው እንቆቅልሽህን ንገረን አሉት።,ወእመሰ ስእንክሙ አይድዖትየ ትሁቡኒ አንትሙ ሊተ ፴ሰንዱናተ ወ፴አልባሰ ወይቤልዎ ምስል አምሳሊከ ወንስማዕ ።,"But if ye cannot declare it me, then shall ye give me thirty sheets and thirty change of garments. And they said unto him, Put forth thy riddle, that we may hear it." +እርሱም። ከበላተኛው ውስጥ መብል ወጣ፥ ከብርቱም ውስጥ ጥፍጥ ወጣ አላቸው። ሦስት ቀንም እንቈቅልሹን መተርጎም አልቻሉም።,ወይቤሎሙ እምነ በላዒ ወፅአ መብልዕ ወእምነ ጽኑዕ ወጽአ ጥዑም ወስእኑ አይድዖቶ አምሳሊሁ እስከ ሠሉስ መዋዕል ።,"And he said unto them, Out of the eater came forth meat, and out of the strong came forth sweetness. And they could not in three days expound the riddle." +በአራተኛውም ቀን የሶምሶንን ሚስት። እንቈቅልሹን እንዲነግረን ባልሽን ሸንግዪው፥ አለዚያም እንቺንና የአባትሽን ቤት በእሳት እናቃጥላለን፤ ወደዚህ ጠራችሁን ልትገፉን ነውን? አሉአት።,ወእምዝ አመ ራብዕት ዕለት ይቤልዋ ለብእሲተ ሶምሶን አስፍጥዮ ለምትኪ ወይንግርኪ አምሳሊሁ ከመ ኢናውዒክሙ በእሳት ለኪ ወለቤተ አቡኪ አው ከመ ታንድዩነኑ ጸዋዕክሙነ ።,"And it came to pass on the seventh day, that they said unto Samson's wife, Entice thy husband, that he may declare unto us the riddle, lest we burn thee and thy father's house with fire: have ye called us to take that we have? is it not so?" +የሶምሶንም ሚስት በፊቱ እያለቀሰች። በእውነት ጠልተኸኛል፥ ከቶም አትወድደኝም፤ ለሕዝቤ ልጆች እንቈቅልሽ ሰጥተሃቸዋልና ትርጓሜውንም አልነገርኸኝም አለችው። እርሱም። እነሆ፥ ለአባቴና ለእናቴ አልነገርኋቸውም፥ ለአንቺ እነግርሻለሁን? አላት።,ወበከየት ላዕሌሁ ብእሲቱ ለሶምሶን ወትቤሎ ጸላእከኒ ወአታፈቅረኒ እስመ አምሳሊከ ዘመሰልከ ለደቂቀ ሕዝብየ ኢነገርከኒ ሊተ ወይቤላ ሶምሶን ናሁ ለአቡየ ወለእምየ ኢነገርክዎሙ ለኪኑ እንከ እንግርኪ ።,"And Samson's wife wept before him, and said, Thou dost but hate me, and lovest me not: thou hast put forth a riddle unto the children of my people, and hast not told it me. And he said unto her, Behold, I have not told it my father nor my mother, and shall I tell it thee?" +ሰባቱንም የበዓል ቀን በፊቱ አለቀሰች፤ እርስዋም ነዝንዛዋለችና በሰባተኛው ቀን ነገራት። ትርጓሜውንም ለሕዝብዋ ልጆች ነገረች።,ወበከየት ላዕሌሁ ሰቡዐ መዋዕለ ዘበዓል ወእምዝ አመ ሳብዕት ዕለት ነገራ ሶበ አስርሐቶ ወአይድዐቶሙ ለደቂቀ ሕዝባ ።,"And she wept before him the seven days, while their feast lasted: and it came to pass on the seventh day, that he told her, because she lay sore upon him: and she told the riddle to the children of her people." +በሰባተኛውም ቀን ፀሐይ ሳትገባ የከተማይቱ ሰዎች። ከማር የሚጣፍጥ ምንድር ነው? ከአንበሳስ የሚበረታ ማን ነው? አሉት። እርሱም። በጥጃዬ ባላረሳችሁ የእንቈቅልሼን ትርጓሜ ባላወቃችሁ ነበር አላቸው።,ወይቤልዎ እሙንቱ ዕደው አመ ሳብዕት ዕለት እንበለ ትዕረብ ፀሐይ ምንት ይጥዕም እምነ መዓር ወምንት ይጸንዕ እምነ አንበሳ ወይቤሎሙ ሶምሶን ሶበ ኢያስራሕክምዋ ለእጐልትየ እምኢረከብክምዋ ለአምሳልየ ።,"And the men of the city said unto him on the seventh day before the sun went down, What is sweeter than honey? and what is stronger than a lion? And he said unto them, If ye had not plowed with my heifer, ye had not found out my riddle." +የእግዚአብሔርም መንፈስ በላዩ በኃይል ወረደ፤ ወደ አስቀሎናም ወረደ፥ ከዚያም ሠላሳ ሰዎችን ገደለ፥ ልብሳቸውንም ወስዶ እንቈቅልሹን ለፈቱት ሰዎች ሰጠ። ቍጣውም ነደደ፥ ወደ አባቱም ቤት ወጣ።,ወመጽአ መንፈሰ እግዚአብሔር ላዕሌሁ ወወረደ ውስተ ኦስቀሎና ወቀተለ ፴ብእሴ ወሠለቦሙ አልባሲሆሙ ወወሀቦ��� ለእለ አይድዕዎ አምሳሊሁ ወተምዕዐ መዐተ ሶምሶን ወአተወ ቤተ አቡሁ ።,"And the Spirit of the LORD came upon him, and he went down to Ashkelon, and slew thirty men of them, and took their spoil, and gave change of garments unto them which expounded the riddle. And his anger was kindled, and he went up to his father's house." +የሶምሶን ሚስት ግን ከተባበሩት ከሚዜዎቹ ለአንደኛው ሆነች። a,ወነበረት ብእሲተ ሶምሶን ምስለ መጋቤ መርዓሁ ካልኡ ።,"But Samson's wife was given to his companion, whom he had used as his friend." +ሶምሶንም ወደ ጋዛ ሄደ፥ በዚያም ጋለሞታ ሴት አይቶ ወደ እርስዋ ገባ።,ወሖረ ሶምሰን ውስተ ጋዛን ወርእየ በህየ ብእሲተ ዘማ ወቦአ ኀቤሃ ።,"Then went Samson to Gaza, and saw there an harlot, and went in unto her." +የጋዛ ሰዎችም ሶምሶን ወደ ከተማ ውስጥ እንደ ገባ ሰሙ፥ ከበቡትም፥ ሌሊቱንም ሁሉ በከተማይቱ በር ሸመቁበት። ማለዳ እንገድለዋለን ብለውም ሌሊቱን ሁሉ በዝምታ ተቀመጡ።,ወነገርዎሙ ለሰብአ ጋዛን ወይቤልዎሙ መጽአ ሶምሶን ዝየ ወዖድዎ ወዐገትዎ ኵላ ሌሊተ ውስተ አንቀጸ ሀገር ወፀንሑ ኵላ ሌሊተ ወይቤሉ ንፀንሖ እስከ ይጸብሕ ወንቀትሎ ።,"And it was told the Gazites, saying, Samson is come hither. And they compassed him in, and laid wait for him all night in the gate of the city, and were quiet all the night, saying, In the morning, when it is day, we shall kill him." +ሶምሶንም እስከ እኩለ ሌሊት ተኛ፤ እኩለ ሌሊትም በሆነ ጊዜ ተነሥቶ የከተማይቱን በር መዝጊያ ያዘ፥ ከሁለቱ መቃኖችና ከመወርወሪያውም ጋር ነቀለው፥ በትከሻውም ላይ አደረገ፥ በኬብሮንም ፊት ወዳለው ተራራ ራስ ላይ ተሸክሞት ወጣ በዚያም ጣለው።,ወኖመ ሶምሶን እስከ መንፈቀ ሌሊት ወተንሥአ መንፈቀ ሌሊት ወአኀዛ ለኆኅተ ሀገር ዘአንቀጽ በክልኤሆን ራግዛቲሃ ወጾሮሙ ምስለ ኵሉ ሰብኡ ወተሰክመ ላዕለ መትካፍቱ ወአዕረጎሙ ውስተ ርእሰ ደብር ዘቅድመ ኬብሮን ወአንበሮሙ ህየ ።,"And Samson lay till midnight, and arose at midnight, and took the doors of the gate of the city, and the two posts, and went away with them, bar and all, and put them upon his shoulders, and carried them up to the top of an hill that is before Hebron." +ከዚህም በኋላ በሶሬቅ ሸለቆ የነበረች ደሊላ የተባለች አንዲት ሴትን ወደደ።,ወእምድኅረ ዝንቱ አፍቀረ ብእሲተ በኀበ ፈለገ ሶሬኅ ወስማ ደሊላ ።,"And it came to pass afterward, that he loved a woman in the valley of Sorek, whose name was Delilah." +የፍልስጥኤማውያንም መኳንንት ወደ እርስዋ ወጥተው። እርሱን ሸንግለሽ በእርሱ ያለ ታላቅ ኃይል በምን እንደ ሆነ፥ እኛስ እርሱን ለማዋረድ እናስረው ዘንድ የምናሸንፈው በምን እንደ ሆነ እወቂ፤ እኛም እያንዳንዳችን ሺህ አንድ መቶ ብር ሺህ አንድ መቶ ብር እንሰጥሻለን አሉአት።,ወዐርጉ ኀቤሃ መሳፍንተ አሎፍል ወይቤልዋ አስፍጥዮ ወአእምሪ በምንት ውእቱ ኀይሉ ዐቢይ ወበምንት ንክሎ ወንእስሮ ከመ ናድክሞ ወንሁበኪ ንሕነ ዐሠርተ ምእተ ብእሲ ወምእተ ብሩረ ።,"And the lords of the Philistines came up unto her, and said unto her, Entice him, and see wherein his great strength lieth, and by what means we may prevail against him, that we may bind him to afflict him: and we will give thee every one of us eleven hundred pieces of silver." +ደሊላም ሶምሶንን። ታላቅ ኃይልህ በምን እንደ ሆነ፥ እንድትዋረድስ የምትታሰርበት ምን እንደ ሆነ፥ እባክህ፥ ንገረኝ አለችው።,ወትቤሎ ደሊላ ለሶምሶን አይድዐኒ ምንት ውእቱ ኀይልከ ዐቢይ ወበምንት እመ አሰሩከ ትደክም ።,"And Delilah said to Samson, Tell me, I pray thee, wherein thy great strength lieth, and wherewith thou mightest be bound to afflict thee." +ሶምሶንም። በሰባት ባልደረቀ በእርጥብ ጠፍር ቢያስሩኝ፥ እደክማለሁ እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ አላት።,ወይቤላ ሶምሰን እመ አሰሩኒ በሰብዐቱ አውታር ሐደስት እለ አልቦሙ ብትከተ ወእደክም እንከ ወእከውን ከመ አሐዱ እምነ እጓለ እመሕያው ።,"And Samson said unto her, If they bind me with seven green withs that were never dried, then shall I be weak, and be as another man." +የፍልስጥኤማውያንም መኳንንት ሰባት ያልደረቀ እርጥብ ጠፍር አመጡላት፥ በእርሱም አሰረችው።,ወአምጽኡ ላቲ መሳፍንተ አሎፍል ሰብዐተ አውታረ ሐደስተ እለ አልቦሙ ብትከተ ወአሰረቶ ቦሙ ።,"Then the lords of the Philistines brought up to her seven green withs which had not been dried, and she bound him with them." +በጓዳዋም ውስጥ ሰዎች ተደብቀው ነበር። እርስዋም። ሶምሶን ሆይ፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ አለችው። እርሱም የተልባ እግር ፈትል እሳት በሸተተው ጊዜ እንዲበጠስ ጠፍሩን በጣጠሰው፤ ኃይሉም በምን እንደ ሆነ አልታወቀም።,ወእለሰ ይፀንሕዎ ይነብሩ ውስተ ውሳጢት ወትቤሎ መጽኡከ አሎፍል ሶምሶን ወበተኮሙ ለእልክቱ አውታር ከመ ይትበተክ ፈትል ሶበ ያጼኑ እሳተ ወኢተዐውቀ ኀይሉ ።,"Now there were men lying in wait, abiding with her in the chamber. And she said unto him, The Philistines be upon thee, Samson. And he brake the withs, as a thread of tow is broken when it toucheth the fire. So his strength was not known." +ደሊላም ሶምሶንን። እነሆ፥ አታለልኸኝ፥ የነገርኸኝም ሀሰት ነው፤ አሁንም የምትታሰርበት ምን እንደ ሆነ፥ እባክህ፥ ንገረኝ አለችው።,ወትቤሎ ደሊላ ለሶምሶን ናሁ አስታሕቀርከኒ ወሐሰተ ተናገርከኒ ወይእዜኒ አይድዐኒ በምንት የአስሩከ ።,"And Delilah said unto Samson, Behold, thou hast mocked me, and told me lies: now tell me, I pray thee, wherewith thou mightest be bound." +እርሱም። ሥራ ባልተሠራበት በአዲስ ገመድ ቢያስሩኝ፥ እደክማለሁ፥ እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ አላት።,ወይቤላ እመ አሰሩኒ በሰብዐቱ መፃምድ እለ ኢገብሩ ቦሙ ግብረ እደክም እንከ ወእከውን ከመ አሐዱ እምነ እጓለ እመሕያው ።,"And he said unto her, If they bind me fast with new ropes that never were occupied, then shall I be weak, and be as another man." +ደሊላም አዲስ ገመድ ወስዳ በእርሱ አሰረችው፤ በጓዳዋም የተደበቁ ሰዎች ተቀምጠው ነበር። እርስዋም። ሶምሶን ሆይ፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ አለችው። ገመዱንም ከክንዱ እንደ ፈትል በጣጠሰው።,ወነሥአት ደሊላ መፃምደ ሐደስተ ወአሰረቶ ቦቱ ወትቤሎ አሎፍል መጽኡከ ሶምሶን ወእለሰ ይፀንሕዎ ይነብሩ ውስተ ውሳጢት ወበተኮሙ እምነ መዝራዕቱ ከመ ፈትል ።,"Delilah therefore took new ropes, and bound him therewith, and said unto him, The Philistines be upon thee, Samson. And there were liers in wait abiding in the chamber. And he brake them from off his arms like a thread." +ደሊላም ሶምሶንን። እስከ አሁን ድረስ አታለልኸኝ፥ የነገርኸኝም ሐሰት ነው፤ የምትታሰርበት ምን እንደ ሆነ ንገረኝ አለችው። እርሱም። የራሴን ጠጕር ሰባቱን ጕንጕን ከድር ጋር ብትጐነጕኚው፥ በችካልም ብትቸክዪው፥ እደክማለሁ፥ እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ አላት።,ወትቤሎ ደሊላ ለሶምሶን ወይእዜኒ አስታሕቀርከኒ ወሐሰተ ተናገርከኒ ወአይድዐኒ በምንት የአስሩከ ወይቤላ እመ ፀፈርክዮን ለሰብዑ ቈናዝዕየ ዘርእስየ ወተከልክዮን በመትከል ውስተ አረፍት ወእደክም እንከ ከመ አሐዱ እምነ እጓለ እመሕያው ።,"And Delilah said unto Samson, Hitherto thou hast mocked me, and told me lies: tell me wherewith thou mightest be bound. And he said unto her, If thou weavest the seven locks of my head with the web." +ሶምሶንም በተኛ ጊዜ ደሊላ የራሱን ጠጕር ሰባቱን ጕንጕን ከድሩ ጋር ጐነጐነችው፥ በችካልም ቸከለችውና። ሶምሶን ሆይ፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ አለችው። ከእንቅልፉም ነቃ፥ ችካሉንም ከነቆንዳላው ድሩንም ነቀለ።,ወአነመቶ ደሊላ ወፀፈረቶን ለሰብዑ ቈናዝዒሁ ዘርእሱ በኀይል ወተከለቶን በመታክል ውስተ አረፍት ወትቤሎ መጽኡከ አሎፍል ሶምሶን ወነቅሀ እምንዋሙ ወነዝዐ ውእተ መታክለ እምነ ዐረፍት ምስለ ቈናዝዒሁ ወኢተዐውቀ ኀይሉ ።,"And she fastened it with the pin, and said unto him, The Philistines be upon thee, Samson. And he awaked out of his sleep, and went away with the pin of the beam, and with the web." +እርስዋም። አንተ። እወድድሻለሁ እንዴት ትለኛለህ፥ ልብህ ከእ��� ጋር አይደለም? ስታታልለኝ ይህ ሦስተኛ ጊዜህ ነው፥ ታላቅ ኃይልህም በምን እንደ ሆነ አልነገርኸኝም አለችው።,ወትቤሎ ደሊላ እፎ ትብል አፍቀርኩኪ ወልብየ ምስሌኪ ናሁ ሣልስ ዝንቱ እንዘ ታስተሐቅረኒ ወኢታየድዐኒ በምንት ውእቱ ኀይልከ ዐቢይ ።,"And she said unto him, How canst thou say, I love thee, when thine heart is not with me? thou hast mocked me these three times, and hast not told me wherein thy great strength lieth." +ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች።,ወእምዝ ሶበ አስርሐቶ በነቢብ ኵላ ሌሊተ ወአጽሐበቶ እስከ ተቈጥዐ ለሞት ፤,"And it came to pass, when she pressed him daily with her words, and urged him, so that his soul was vexed unto death;" +እርሱም። ከእናቴ ማኅፀን ጀምሬ ለእግዚአብሔር የተለየሁ ነኝና በራሴ ላይ ምላጭ አልደረሰም፤ የራሴንም ጠጕር ብላጭ ኃይሌ ከእኔ ይሄዳል፥ እደክማለሁም፥ እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ ብሎ የልቡን ሁሉ ገለጠላት።,አይድዓ ኵሎ ዘውስተ ልቡ ወይቤላ መላፄ ኢይለክፈኒ ርእስየ እስመ ናዝራዊ አነ ለእግዚአብሔር እምነ ከርሠ እምየ ወእምከመ ተላጼኩ የኀድገኒ ኀይልየ ወእደክም ወእከውን ከመ ኵሉ እጓለ እመሕያው ።,"That he told her all his heart, and said unto her, There hath not come a razor upon mine head; for I have been a Nazarite unto God from my mother's womb: if I be shaven, then my strength will go from me, and I shall become weak, and be like any other man." +ደሊላም የልቡን ሁሉ እንደ ገለጠላት ባየች ጊዜ። የልቡን ሁሉ ገልጦልኛልና ይህን ጊዜ ደግሞ ኑ ብላ ላከችና የፍልስጥኤማውያንን መኳንንት ጠራች። የፍልስጥኤማውያን መኳንንትም ብሩን በእጃቸው ይዘው ወደ እርስዋ መጡ።,ወአእመረት ደሊላ ከመ አይድዓ ኵሎ ዘውስተ ልቡ ወለአከት ወጸውዐቶሙ ለመላእክተ አሎፍል እንዘ ትብል ንዑአ አሐተአ ዕረጉአ እስመአ አይድዐኒአ ኵሎአ ዘውስተአ ልቡአ ወዐርጉ ኀቤሃ ኵሎሙ መሳፍንተ አሎፍል ወአምጽኡ ወርቀ ምስሌሆሙ ።,"And when Delilah saw that he had told her all his heart, she sent and called for the lords of the Philistines, saying, Come up this once, for he hath shewed me all his heart. Then the lords of the Philistines came up unto her, and brought money in their hand." +እርስዋም በጕልበትዋ ላይ አስተኛችው፤ አንድ ሰውም ጠራች፥ እርሱም ሰባቱን የራሱን ጕንጕን ላጨው። ልታዋርደውም ጀመረች፥ ኃይሉም ከእርሱ ሄደ።,ወአነመቶ ማእከለ ብረኪሃ ወጸውዐት ቀራጼ ወቀረጸቶ ፯ቈናዝዐ ርእሱ ወአኀዘ ይድከም ወኀደጎ ኀይሉ ።,"And she made him sleep upon her knees; and she called for a man, and she caused him to shave off the seven locks of his head; and she began to afflict him, and his strength went from him." +እርስዋም። ሶምሶን ሆይ፥ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ አለችው። ከእንቅልፉም ነቅቶ። እወጣለሁ እንደ ወትሮውም ጊዜ አደርጋለሁ አለ። ነገር ግን እግዚአብሔር ከእርሱ እንደ ተለየው አላወቀም።,ወትቤሎ ደሊላ መጽኡከ አሎፍል ሶምሶን ወነቅሀ እምነ ንዋሙ ወይቤ እወፅእ ወእገብር ከመ ዘልፍ ወእነፅኆሙ ወውእቱሰ ኢያእመረ ከመ ኀደጎ እግዚአብሔር ።,"And she said, The Philistines be upon thee, Samson. And he awoke out of his sleep, and said, I will go out as at other times before, and shake myself. And he wist not that the LORD was departed from him." +ፍልስጥኤማውያንም ይዘው ዓይኖቹን አወጡት፤ ወደ ጋዛም አምጥተው በናስ ሰንሰለት አሰሩት፤ በግዞትም ሆኖ እህል ይፈጭ ነበር።,ወአኀዝዎ አሎፍል ወአውፅእዎ አዕይንቲሁ ወአውረድዎ ውስተ ጋዛን ወሞቅሕዎ በመዋቅሕተ ኀፂን ወአንበርዎ ውስተ ቤተ ሞቅሕ የሐርጽ ።,"But the Philistines took him, and put out his eyes, and brought him down to Gaza, and bound him with fetters of brass; and he did grind in the prison house." +የራሱም ጠጕር ከላጩት በኋላ ያድግ ጀመር።,ወአኀዘ ሥዕርቱ ይብቈል እምዘ ቀርፅዎ ።,Howbeit the hair of his head began to grow again after he was shaven. +የፍልስጥኤምም መኳንንት። አምላካችን ጠላታችንን ሶምሶንን በእጃችን አሳልፎ ሰጠን እያሉ ለአምላካቸው ለዳጎን ታላቅ መሥዋዕት ይሠዉ ዘንድ ደስም ይላቸው ዘንድ ተሰበሰቡ።,ወተጋብኡ መላእክተ አሎፍል ከመ ይሡዑ መሥዋዕተ ለአምላኮሙ ወከመ ይትፈሥሑ ወይቤሉ አግብኦ አምላክነ ለሶምሶን ፀርነ ውስተ እዴነ ።,"Then the lords of the Philistines gathered them together for to offer a great sacrifice unto Dagon their god, and to rejoice: for they said, Our god hath delivered Samson our enemy into our hand." +ሕዝቡም ሁሉ ባዩት ጊዜ። ምድራችንን ያጠፋውን፥ ከእኛም ብዙ ሰው የገደለውን ጠላታችንን አምላካችን በእጃችን አሳልፎ ሰጠን እያሉ አምላካቸውን አመሰገኑ።,ወሶበ ርእይዎ ሕዝብ ወአእኰትዎ ለአምላኮሙ ወይቤሉ አግብኦ አምላክነ ለፀርነ ውስተ እዴነ ዘአማሰና ለምድርነ ዘአብዝኀ አብድንቲነ ።,"And when the people saw him, they praised their god: for they said, Our god hath delivered into our hands our enemy, and the destroyer of our country, which slew many of us." +ልባቸውንም ደስ ባለው ጊዜ። በፊታችን እንዲጫወት ሶምሶንን ጥሩት አሉ። ሶምሶንንም ከግዞት ቤት ጠሩት፥ በፊታቸውም ተጫወተ፤ ተዘባበቱበትም፥ በምሰሶና በምሰሶም መካከል አቆሙት።,ወእምዝ ሶበ ተፈሥሑ ይቤሉ ጸውዕዎ ለሶምሶን እምነ ቤተ ሞቅሕ ወይትወነይ በቅድሜነ ወጸውዕዎ ለሶምሶን እምነ ቤተ ሞቅሕ ወተሳለቁ ላዕሌሁ ወአቀምዎ ማእከለ ፪አዕማድ ።,"And it came to pass, when their hearts were merry, that they said, Call for Samson, that he may make us sport. And they called for Samson out of the prison house; and he made them sport: and they set him between the pillars." +ሶምሶንም እጁን የያዘውን ብላቴና። ቤቱን የደገፉትን ምሰሶች እጠጋባቸው ዘንድ፥ እባክህ፥ አስይዘኝ አለው።,ወይቤሎ ሶምሶን ለወልድ ዘይመርሖ አዕርፈኒ ወአግስሰኒ አዕማደ እለ ዲቤሆን ይቀውም ዝንቱ ቤት ወአስምከኒ ላዕሌሆን ወገብረ ሎቱ ከማሁ ውእቱ ወልድ ።,"And Samson said unto the lad that held him by the hand, Suffer me that I may feel the pillars whereupon the house standeth, that I may lean upon them." +በቤትም ውስጥ ወንዶችና ሴቶች ሞልተውበት ነበር፥ የፍልስጥኤምም መኳንንት ሁሉ በዚያ ነበሩ፤ በቤቱም ሰገነት ላይ ሶምሶን ሲጫወት የሚያዩ ሦስት ሺህ የሚያህሉ ወንዶችና ሴቶች ነበሩ።,ወምሉእ ውእቱ ቤት ዕደወ ወአንስተ ወሀለዉ ህየ ኵሎሙ መሳፍንተ አሎፍል ውስተ ናሕስኒ የአክሉ ሠላሳ ምእተ ዕደው ወአንስት ይኔጽርዎ ለሶምሶን ከመ ይትዌነይ ።,"Now the house was full of men and women; and all the lords of the Philistines were there; and there were upon the roof about three thousand men and women, that beheld while Samson made sport." +ሶምሶንም። ስለ ሁለቱ ዓይኖቼ ፍልስጥኤማውያንን አሁን እንድበቀል፥ እግዚአብሔር አምላክ ሆይ፥ እባክህ፥ አስበኝ፤ አምላክ ሆይ፥ ይህን አንድ ጊዜ ብቻ፥ እባክህ፥ አበርታኝ ብሎ እግዚአብሔርን ጠራ።,ወጸርኀ ሶምሶን ኀበ እግዚአብሔር ወይቤ እግዚኦ እግዚኦ ተዘከረኒ ወአጽንዐኒ አሐተ እንከ ወእትበቀል በቀለ አሐተ ህየንተ ክልኤሆን አዕይንትየ እምነ አሎፍል ።,"And Samson called unto the LORD, and said, O Lord GOD, remember me, I pray thee, and strengthen me, I pray thee, only this once, O God, that I may be at once avenged of the Philistines for my two eyes." +ሶምሶንም ቤቱ ተደግፎባቸው የነበሩትን ሁለቱን መካከለኞች ምሰሶች ያዘ፤ አንዱን በቀኝ እጁ አንዱንም በግራ እጁ ይዞ ተጠጋባቸው።,ወአኀዞን ሶምሶን ለእልክቱ ክልኤሆን አዕማድ እለ ማእከል እለ ዲቤሆን ይቀውም ውእቱ ቤት ወገፍዖን አሐተ በየማኑ ወአሐተ በፀጋሙ ።,"And Samson took hold of the two middle pillars upon which the house stood, and on which it was borne up, of the one with his right hand, and of the other with his left." +ሶምሶንም። ከፍልስጥኤማውያን ጋር ልሙት አለ፤ ተጎንብሶም ምሰሶቹን በሙሉ ኅይሉ ገፋ፥ ቤቱም በውስጡ በነበሩት በመኳንንቱም በሕዝቡም ሁሉ ላይ ወደቀ፤ በሞቱም የገደላቸው ሙታን በሕይወት ሳለ ከገደላቸው በዙ።,ወይቤ ሶምሰን ለትሙት ነፍስየ ���ስለ አሎፍል ወአጠቆን በኀይሉ ወወድቀ ውእቱ ቤት ላዕለ መሳፍንት ወላዕለ ኵሉ ሕዝብ ዘውስቴቱ ወኮኑ እለ ሞቱ እለ ቀተለ ሶምሶን በሞቱ ፈድፋደ እምእለ ቀተለ በሕይወቱ ።,"And Samson said, Let me die with the Philistines. And he bowed himself with all his might; and the house fell upon the lords, and upon all the people that were therein. So the dead which he slew at his death were more than they which he slew in his life." +ወንድሞቹም የአባቱ ቤተ ሰቦችም ሁሉ ወረዱ፥ ይዘውም አመጡት፤ በጾርዓና በኤሽታኦል መካከል ባለው በአባቱ በማኑሄ መቃብር ቀበሩት። እርሱም በእስራኤል ላይ ሀያ ዓመት ፈረደ። a,ወወረዱ አኀዊሁ ወኵሉ ቤተ አቡሁ ወነሥእዎ ወዐርጉ ወቀበርዎ ማእከለ ሶራሕ ወማእከለ ኤስታዎል ውስተ መቃብረ መኖሔ አቡሁ ወኰነኖሙ ለእስራኤል ውእቱ ፳ዓመተ ።,"Then his brethren and all the house of his father came down, and took him, and brought him up, and buried him between Zorah and Eshtaol in the buryingplace of Manoah his father. And he judged Israel twenty years." +ጌዴዎን የተባለውም ይሩበኣል ከእርሱም ጋር የነበሩ ሕዝብ ሁሉ ማልደው ተነሡ፥ በሐሮድ ምንጭ አጠገብም ሰፈሩ፤ የምድያምም ሰፈር ከእነርሱ ወደ ሰሜን በኩል በሞሬ ኮረብታ አጠገብ በሸለቆው ውስጥ ነበረ።,ወጌሠ ሮበዓም እስመ ውእቱ ጌድዮን ወኵሉ ሕዝብ ዘምስሌሁ ወኀደሩ ውስተ ምድር አሮኤድ ወትዕይንቶሙ ለምድያም ወለዐማሌቅ እመንገለ መስዕ እምነ ምሥዋዕ ዘአንበሬ ውስተ ቈላ ።,"Then Jerubbaal, who is Gideon, and all the people that were with him, rose up early, and pitched beside the well of Harod: so that the host of the Midianites were on the north side of them, by the hill of Moreh, in the valley." +እግዚአብሔርም ጌዴዎንን። ከአንተ ጋር ያለው ሕዝብ በዝቶአል፤ ስለዚህ እስራኤል። እጄ አዳነኝ ብሎ እንዳይታበይብኝ እኔ ምድያምን በእጃቸው አሳልፌ አልሰጣቸውም።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለጌድዮን ብዙኅ ሕዝብ ዘምስሌከ ከመ ዘኢይክል አግብኦቶሙ ለምድያም ውስተ እዴሆሙ ከመ ኢይትመክሑ እስራኤል ላዕሌየ ወኢይበሉ እዴየ አድኀነተኒ ።,"And the LORD said unto Gideon, The people that are with thee are too many for me to give the Midianites into their hands, lest Israel vaunt themselves against me, saying, Mine own hand hath saved me." +አሁንም እንግዲህ። የፈራ የደነገጠም ከገለዓድ ተራራ ተነሥቶ ይመለስ ብለህ በሕዝቡ ጆሮ አውጅ አለው። ከሕዝቡም ሀያ ሁለት ሺህ ተመለሱ፥ አሥርም ሺህ ቀሩ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ንግሮሙ ለሕዝብ ወበሎሙ ዘይፈርህ እምኔክሙ ወፈራህ ለይግባእ እምኀበ ሕዝብ ወተመይጡ እምነ ደብረ ገላአድ ወገብኡ እምነ ሕዝብ ክልኤ እልፍ ወዕሥራ ምእት ወተርፉ እልፍ ።,"Now therefore go to, proclaim in the ears of the people, saying, Whosoever is fearful and afraid, let him return and depart early from mount Gilead. And there returned of the people twenty and two thousand; and there remained ten thousand." +እግዚአብሔርም ጌዴዎንን። ሕዝቡ ገና ብዙ ነው፤ ወደ ውኃ አውርዳቸው፥ በዚያም እፈትናቸዋለሁ፤ እኔም። ይህ ከአንተ ጋር ይሂድ የምለው እርሱ ከአንተ ጋር ይሄዳል፤ እኔም። ይህ ከአንተ ጋር አይሂድ የምለው እርሱ አይሄድም አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለጌድዮን ዓዲ ብዙኅ ሕዝብ አውርዶሙ ኀበ ማይ ወኣመክሮሙ ለከ በህየ ወእለ አነ እቤለከ እሙንቱ ይሑሩ ምስሌከ ።,"And the LORD said unto Gideon, The people are yet too many; bring them down unto the water, and I will try them for thee there: and it shall be, that of whom I say unto thee, This shall go with thee, the same shall go with thee; and of whomsoever I say unto thee, This shall not go with thee, the same shall not go." +ሕዝቡንም ወደ ውኃ አወረደ። እግዚአብሔርም ጌዴዎንን። ውሻ እንደሚጠጣ ውኃ በምላሱ የሚጠጣውን ሁሉ፥ እርሱን ለብቻው አድርገው፤ እንዲሁም ሊጠጣ በጕልበቱ የሚንበረከከውን ሁሉ ለብቻው አድርገው አለው።,ወአውረዶሙ ኀበ ማይ ለሕዝብ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለጌድዮን ኵሉ ዘሰትየ በልሳኑ እምነ ማይ ከመ ይሰቲ ከልብ አቅሞ እንተ ባሕቲቱ ��ኵሉ ዘአስተብረከ በብረኪሁ ከመ ይስተይ አቅሞሙ እንተ ባሕቲቶሙ ።,"So he brought down the people unto the water: and the LORD said unto Gideon, Every one that lappeth of the water with his tongue, as a dog lappeth, him shalt thou set by himself; likewise every one that boweth down upon his knees to drink." +በእጃቸውም ውኃ ወደ አፋቸው አድርገው የጠጡት ቍጥር ሦስት መቶ ነበረ፤ የቀሩት ሕዝብ ግን ውኃ ሊጠጡ በጕልበታቸው ተንበረከኩ።,ወኮነ ኍልቆሙ ለእለ ሰትዩ በልሳኖሙ ሠለስቱ ምእት ዕደው ወእለሰ ተርፉ ሕዝብ አስተብረኩ በብረኪሆሙ ከመ ይስተዩ ማየ ።,"And the number of them that lapped, putting their hand to their mouth, were three hundred men: but all the rest of the people bowed down upon their knees to drink water." +እግዚአብሔርም ጌዴዎንን። በእጃቸው ውኃ በጠጡት በሦስት መቶ ሰዎች አድናችኋለሁ፥ ምድያማውያንንም በእጅህ አሳልፌ እሰጥሃለሁ፤ የቀሩት ሕዝብ ሁሉ ግን ወደ ስፍራቸው ይመለሱ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለጌድዮን በእሉ ሠለስቱ ምእት ብእሲ እለ ከመዝ ሰትዩ ኣድኅነክሙ ወኣገብኦሙ ለምድያም ውስተ እዴከ ወኵሉ ሕዝብ ይእትዉ ውስተ አብያቲሆሙ ።,"And the LORD said unto Gideon, By the three hundred men that lapped will I save you, and deliver the Midianites into thine hand: and let all the other people go every man unto his place." +የሕዝቡንም ስንቅና ቀንደ መለከት በእጃቸው ወሰዱ፤ የቀሩትንም የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ወደ ድንኳናቸው ሰደዳቸው፥ ሦስቱን መቶ ሰዎች ግን በእርሱ ዘንድ ጠበቃቸው፤ የምድያምም ሰፈር ከእርሱ በታች በሸለቆው ውስጥ ነበረ።,ወነሥኡ ምስሌሆሙ ሥንቀ ሕዝብ ወአቅርንቲሆሙ ወለኵሉ ሰብአ እስራኤል ፈነዎሙ ውስተ አብያቲሆሙ ይእትዉ ወለእልክቱሰ ሠለስቱ ምእት ብእሲ አቀመ ወትዕይንተ ምድያም መትሕቶሙ ውስተ ቈላ ።,"So the people took victuals in their hand, and their trumpets: and he sent all the rest of Israel every man unto his tent, and retained those three hundred men: and the host of Midian was beneath him in the valley." +በዚያም ሌሊት እግዚአብሔር። በእጅህ አሳልፌ ሰጥቻቸዋለሁና ተነሥተህ ወደ ሰፈር ውረድ።,ወእምዝ በይእቲ ሌሊት ይቤሎ እግዚአብሔር ተንሥእ ወረድ ፍጡነ እምዝየ ውስተ ትዕይንት እስመ አግባእክዋ ውስተ እዴከ ።,"And it came to pass the same night, that the LORD said unto him, Arise, get thee down unto the host; for I have delivered it into thine hand." +አንተም ለመውረድ ብትፈራ አንተ ከሎሌህ ከፉራ ጋር ወደ ሰፈሩ ውረድ፤,ወእመሰ ትፈርህ ባሕቲትከ ወሪደ ረድ አንተ ወፈራ ቍልዔከ ውስተ ትዕይንት ።,"But if thou fear to go down, go thou with Phurah thy servant down to the host:" +የሚናገሩትንም ትሰማለህ፤ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈሩ ትወርድ ዘንድ እጅህ ትበረታለች አለው። እርሱና ሎሌው ፉራ በሰፈሩ ዳርቻ ወደ ነበሩት ሰልፈኞች ወረዱ።,ወአጽምኦሙ ዘይትናገሩ ወእምዝ እንከ ይጸንዓ እደዊከ ወረድ ውስተ ትዕይንት ወወረደ ውእቱ ወፋራ ቍልዔሁ ውስተ አሐዱ ሕብር ዘኀምሳ እምነ ትዕይንት ።,And thou shalt hear what they say; and afterward shall thine hands be strengthened to go down unto the host. Then went he down with Phurah his servant unto the outside of the armed men that were in the host. +ብዛታቸውም እንደ አንበጣ የሆነ ምድያማውያንና አማሌቃውያን የምሥራቅም ሰዎች ሁሉ በሸለቆው ውስጥ ሰፍረው ነበር፤ የግመሎቻቸውም ብዛት ቍጥር እንደ ሌለው በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ ነበረ።,ወምደያም ወዐማሌቅ ወኵሎሙ ደቂቀ ጽባሕ ኅዱራን እሙንቱ ውስተ ቈላት ከመ አንበጣ ብዝኆሙ ወአግማሊሆሙ አልቦ ኍልቍ አላ ከመ ኆጻ ዘውስተ ከንፈረ ባሕር እሙንቱ ብዝኆሙ ።,"And the Midianites and the Amalekites and all the children of the east lay along in the valley like grasshoppers for multitude; and their camels were without number, as the sand by the sea side for multitude." +ጌዴዎንም በደረሰ ጊዜ አንድ ሰው ሕልምን ለባልንጀራው ሲያጫውት። እነሆ፥ ሕልም አለምሁ፤ እነሆም፥ አንዲት የገብስ እንጎቻ ወደ ምድያም ሰፈር ተንከባልላ ወረደች፥ ወ�� ድንኳኑም ደርሳ እስኪወድቅ ድረስ መታችው፥ ገለበጠችውም፥ ድንኳኑም ተጋደመ ይል ነበር።,ወቦአ ጌድዮን ወናሁ ብእሲ አሐዱ ይነግሮ ለካልኡ ሕልሞ ወይቤሎ ሐለምኩ ሕልመ ወእሬኢ ኅብስተ ስገም ታንኰረኵር ውስተ ትዕይንተ ምድያም ወቀተለታ ወወድቀት ወገፍትአታ እምላዕሉ ወወድቀት ትዕይንት ።,"And when Gideon was come, behold, there was a man that told a dream unto his fellow, and said, Behold, I dreamed a dream, and, lo, a cake of barley bread tumbled into the host of Midian, and came unto a tent, and smote it that it fell, and overturned it, that the tent lay along." +ባልንጀራውም መልሶ። ይህ ነገር ከእስራኤል ሰው ከኢዮአስ ልጅ ከጌዴዎን ሰይፍ በቀር ሌላ አይደለም፤ እግዚአብሔር ምድያምንና ሠራዊቱን ሁሉ በእጁ አሳልፎ ሰጥቶአል አለው።,ወአውሥአ ካልኡ ወይቤሎ ኢኮነ ዝንቱ እንበለ ኵናተ ጌድዮን ወልደ ዮአስ ብእሴ እስራኤል ፤ አግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴሁ ለምድያም ወለኵሉ ትዕይንቶሙ ።,"And his fellow answered and said, This is nothing else save the sword of Gideon the son of Joash, a man of Israel: for into his hand hath God delivered Midian, and all the host." +ጌዴዎንም ሕልሙንና ትርጓሜውን በሰማ ጊዜ ሰገደ፤ ወደ እስራኤልም ሰፈር ተመልሶ። እግዚአብሔር የምድያምን ሠራዊት በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአልና ተነሡ አለ።,ወእምዝ ሶበ ሰምዐ ጌድዮን ፍካሬ ሕልሙ ወዘከመ ነገሮ ሕልሞ ሰገደ ለእግዚአብሔር ወገብአ ውስተ ትዕይንተ እስራኤል ወይቤሎሙ ተንሥኡ እስመ አግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴነ ለትዕይንተ ምድያም ።,"And it was so, when Gideon heard the telling of the dream, and the interpretation thereof, that he worshipped, and returned into the host of Israel, and said, Arise; for the LORD hath delivered into your hand the host of Midian." +ሦስቱንም መቶ ሰዎች በሦስት ወገን ከፈላቸው፥ በሁሉም እጅ ቀንደ መለከትና ባዶ ማሰሮ፥ በማሰሮውም ውስጥ ችቦ ሰጠ።,ወከፈሎሙ ለሠለስቱ ምእት ብእሲ ለሠለስቱ ሰራዊት ወወሀቦሙ ቀርነ ለኵሎሙ ውስተ እደዊሆሙ ወመሳብክተ ሐደስተ ወመኃትው ውስተ ማእከለ ውእቱ መሳብክት ።,"And he divided the three hundred men into three companies, and he put a trumpet in every man's hand, with empty pitchers, and lamps within the pitchers." +እርሱም። እኔን ተመልከቱ፥ እንዲሁም አድርጉ፤ እነሆም፥ ወደ ሰፈሩ ዳርቻ በደረስሁ ጊዜ እኔ እንደማደርግ እንዲሁ እናንተ አድርጉ፤,ወይቤሎሙ እምኔየ ርእዩ ወከማሁ ግበሩ ወናሁ አነ እበውእ ውስተ ማእከለ ትዕይንት ወዘከመ ገበርኩ ግበሩ ።,"And he said unto them, Look on me, and do likewise: and, behold, when I come to the outside of the camp, it shall be that, as I do, so shall ye do." +እኔ ከእኔም ጋር ያሉት ሁሉ ቀንደ መለከት ስንነፋ፥ እናንተ ደግሞ በሰፈሩ ዙሪያ ሁሉ ቀንደ መለከታችሁን ንፉ። ለእግዚአብሔርና ለጌዴዎን በሉ አላቸው።,ወእነፍኅ በቀርን አነ ወኵሉ እለ ምስሌየ ወንፍኁ በቀርን አንትሙኒ በዐውደ ትዕይንት ወበሉ ለእግዚአብሔር ወለጌድዮን ።,"When I blow with a trumpet, I and all that are with me, then blow ye the trumpets also on every side of all the camp, and say, The sword of the LORD, and of Gideon." +ጌዴዎንም ከእርሱም ጋር የነበሩት መቶ ሰዎች በመካከለኛው ትጋት ትጋቱም በተጀመረ ጊዜ ወደ ሰፈሩ ዳርቻ መጡ፤ ቀንደ መለከቶችንም ነፉ፥ በእጃቸውም የነበሩትን ማሰሮች ሰባበሩ።,ወቦአ ጌድዮን ወምእት ብእሲ ምስሌሁ ውስተ አሐዱ ሕብረ ትዕይንት በቀዳሚት ሰዓት ዘመንፈቀ ሌሊት እንበለ ይንቅኁ ሰብአ መዓቅብ ወነፍኁ በቀርን ወነፅኁ ዝክተ መሳብክተ ዘውስተ እደዊሆሙ ።,"So Gideon, and the hundred men that were with him, came unto the outside of the camp in the beginning of the middle watch; and they had but newly set the watch: and they blew the trumpets, and brake the pitchers that were in their hands." +ሦስቱም ወገኖች ቀንደ መለከቶችን ነፉ፥ ማሰሮችንም ሰበሩ፥ በግራ እጃቸውም ችቦችን፥ በቀኝ እጃቸውም ቀንደ መለከቶችን ይዘው እየነፉ። የእግዚአብሔርና የጌዴዎን ሰይፍ ���ለው ጮኹ።,ወነፍኁ ቀርነ እልክቱ ሠለስቱ ሰራዊት ወነፅኁ መሳብክቲሆሙ ወአለዐሉ መኃትዊሆሙ ዘውስተ እደዊሆሙ ዘፀጋም ወውስተ እደዊሆሙ ዘየማን ቀርነ ዘቦቱ ይነፍኁ ወጸርኁ ወይቤሉ ኵናተ እግዚአብሔር ወዘጌድዮን ።,"And the three companies blew the trumpets, and brake the pitchers, and held the lamps in their left hands, and the trumpets in their right hands to blow withal: and they cried, The sword of the LORD, and of Gideon." +ሁሉም በየቦታው በሰፈሩ ዙሪያ ቆመ፤ ሠራዊቱም ሁሉ ሮጠ፥ ጮኸ፥ ሸሸም።,ወቆሙ ኵሎሙ በበ መካኖሙ በውስተ ዐውደ ትዕይንት ወጐየ ኵሉ ትዕይንት ወደንገፁ ።,"And they stood every man in his place round about the camp: and all the host ran, and cried, and fled." +ሦስቱንም መቶ ቀንደ መለከቶች ነፉ፥ እግዚአብሔርም የሰውን ሁሉ ሰይፍ በባልንጀራውና በሠራዊቱ ሁሉ ላይ አደረገ፤ ሠራዊቱም በጽሬራ በኩል እስከ ቤትሺጣ ድረስ በጠባት አጠገብ እስካለው እስከ አቤልምሖላ ዳርቻ ድረስ ሸሸ።,ወነፍኁ በሠለስቱ ምእት አቅርንት ወአግብአ እግዚአብሔር መጥባሕተ ብእሲ ላዕለ ካልኡ በውስተ ኵሉ ትዕይንት ወጐዩ ትዕይንቶሙ እስከ በሴጣ ወተጋብኡ እስከ ዐሠርቱ ምእት ውስተ አቤልሜሑላ ወውስተ ገባኦት ።,"And the three hundred blew the trumpets, and the LORD set every man's sword against his fellow, even throughout all the host: and the host fled to Bethshittah in Zererath, and to the border of Abelmeholah, unto Tabbath." +የእስራኤልም ሰዎች ከንፍታሌምና ከአሴር ከምናሴም ሁሉ ተሰብስበው ምድያምን አሳደዱ።,ወአውየዉ ሰብአ እስራኤል እምነ ንፍታሌም ወእምነ አሴር ወእምነ ኵሉ መናሴ ወዴገንዎሙ ለምድያም ።,"And the men of Israel gathered themselves together out of Naphtali, and out of Asher, and out of all Manasseh, and pursued after the Midianites." +ጌዴዎንም። ምድያምን ለመገናኘት ውረዱ፥ እስከ ቤትባራም ድረስ ያለውን ውኃ፥ ዮርዳኖስን፥ ያዙባቸው ብሎ መልክተኞችን በኤፍሬም ወዳለው ተራራማ አገር ሁሉ ሰደደ። የኤፍሬም ሰዎችም ሁሉ ተሰብስበው እስከ ቤትባራ ድረስ ውኃውን፥ ዮርዳኖስን፥ ያዙ።,ወፈነወ መላእክተ ጌድዮን ውስተ ኵሉ ደወለ ኤፍሬም እንዘ ይብል ረዱአ ተቀበልዎሙአ ለምድያምአ ወርከብዎሙአ በኀበአ ማይአ እስከ ቤቴራአ ወበዮርዳንስአ ወአውየዉ ኵሉ ሰብአ ኤፍሬም ወተቀደምዎሙ ኀበ ማይ እስከ ቤቴራ ወዮርዳንስ ።,"And Gideon sent messengers throughout all mount Ephraim, saying, Come down against the Midianites, and take before them the waters unto Bethbarah and Jordan. Then all the men of Ephraim gathered themselves together, and took the waters unto Bethbarah and Jordan." +የምድያምን ሁለቱን መኳንንት ሔሬብንና ዜብን ያዙ፤ ሔሬብንም በሔሬብ ዓለት አጠገብ ገደሉት፥ ዜብንም በዜብ መጥመቂያ ላይ ገደሉት፤ ምድያምንም አሳደዱ፥ የሔሬብንና የዜብንም ራስ ይዘው ወደ ዮርዳኖስ ማዶ ወደ ጌዴዎን መጡ።,ወአኀዝዎሙ ለክልኤቱ መላእክተ ምድያም ለሄሬብ ወለዜብ ወቀተልዎ ለሄሬብ በሱሪን ወለዜብ ቀተልዎ በኢያፌቅ ወዴገንዎሙ ለምድያም ወአምጽኡ አርእስቲሆሙ ለሄሬብ ወለዜብ ኀበ ጌድዮን እምነ ማዕዶተ ዮርዳንስ ።,"And they took two princes of the Midianites, Oreb and Zeeb; and they slew Oreb upon the rock Oreb, and Zeeb they slew at the winepress of Zeeb, and pursued Midian, and brought the heads of Oreb and Zeeb to Gideon on the other side Jordan." +የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሥራ ሠሩ፤ እግዚአብሔርም በምድያም እጅ ሰባት ዓመት አሳልፎ ሰጣቸው።,ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እደ ምድያም ሰብዐተ ዓመተ ።,And the children of Israel did evil in the sight of the LORD: and the LORD delivered them into the hand of Midian seven years. +የምድያምም እጅ በእስራኤል ላይ ጠነከረች፤ ከምድያምም የተነሣ የእስራኤል ልጆች በተራራ ላይ ጕድጓድና ዋሻ ምሽግም አበጁ።,ወጸንዐት እዴሆሙ ለምድያም ላዕለ እስራኤል ወገብሩ ሎሙ ደቂቀ እስራኤል ቅድመ ምድያም በዐታተ ወአ��ዋናተ ውስተ አድባር ወውስተ አጽዳፍ ።,"And the hand of Midian prevailed against Israel: and because of the Midianites the children of Israel made them the dens which are in the mountains, and caves, and strong holds." +እስራኤልም ዘር በዘሩ ጊዜ ምድያማውያን አማሌቃውያንም በምሥራቅም የሚኖሩ ሰዎች ይመጡባቸው ነበር፤,ወእምዝ ሶበ ይዘርኡ ሰብአ እስራኤል የዐርጉ ምድያም ወዐማሌቅ ወደቀ ጽባሕ የዐርጉ ላዕሌሆሙ ።,"And so it was, when Israel had sown, that the Midianites came up, and the Amalekites, and the children of the east, even they came up against them;" +በእነርሱም ላይ ይሰፍሩ ነበር፥ እስከ ጋዛም ድረስ የምድሩን ቡቃያ ያጠፉ ነበር፥ ምግብንም ለእስራኤል አይተዉም ነበር፤ በግ ወይም በሬ ወይም አህያ ቢሆን አይተዉም።,ወይትዐየኑ ዲቤሆሙ ወያመስኑ ሎሙ ፍሬ ገራውሂሆሙ እስከ ይበጽሑ ውስተ ጋዛን ወኢያተርፉ ሎሙ ምንተኒ በዘ የሐይዉ ለእስራኤል ወመራዕይሆሙኒ ወላህሞሙ ወአድጎሙ ።,"And they encamped against them, and destroyed the increase of the earth, till thou come unto Gaza, and left no sustenance for Israel, neither sheep, nor ox, nor ass." +እንስሶቻቸውንና ድንኳኖቻቸውን ይዘው በብዛት እንደ አንበጣ ሆነው ይመጡ ነበር፤ ለእነርሱና ለግመሎቻቸውም ቍጥር አልነበራቸውም፤ ምድሪቱንም ያጠፉ ዘንድ ይመጡ ነበር።,እስመ የዐርጉ ላዕሌሆሙ እሙንቱ ወእንስሳሆሙ ወተዓይኒሆሙ ያመጽኡ ወይበጽሕዎሙ ከመ አንበጣ ብዝኆሙ ወአልቦሙ ኍልቈ ኢእሙንቱ ወኢአግማላቲሆሙ ወይመጽኡ ውስተ ምድረ እስራኤል ከመ ያማስንዋ ።,"For they came up with their cattle and their tents, and they came as grasshoppers for multitude; for both they and their camels were without number: and they entered into the land to destroy it." +ከምድያምም የተነሣ እስራኤል እጅግ ተጠቁ፤ የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጮኹ።,ወነድዩ ጥቀ እስራኤል እምቅድመ ምድያም ወገዐሩ ደቂቀ እስራኤል ኀበ እግዚአብሔር ።,And Israel was greatly impoverished because of the Midianites; and the children of Israel cried unto the LORD. +እንዲህም ሆነ፤ የእስራኤል ልጆች በምድያም ምክንያት ወደ እግዚአብሔር በጮኹ ጊዜ፥,ወሶበ ጸርሑ ደቂቀ እስራኤል ኀበ እግዚአብሔር በእንተ ምድያም ፤,"And it came to pass, when the children of Israel cried unto the LORD because of the Midianites," +እግዚአብሔር ወደ እስራኤል ልጆች ነቢይ ላከ፥ እርሱም አለ። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ ከግብፅ ምድር አወጣኋችሁ፥ ከባርነትም ቤት አስለቀቅኋችሁ፤,ፈነወ ሎሙ እግዚአብሔር ብእሴ ነቢየ ለደቂቀ እስራኤል ወይቤሎሙ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል አነ ውእቱ ዘአውጻእኩክሙ እምነ ግብጽ እምነ ቤተ ቅኔት ።,"That the LORD sent a prophet unto the children of Israel, which said unto them, Thus saith the LORD God of Israel, I brought you up from Egypt, and brought you forth out of the house of bondage;" +ከግብፃውያንም እጅ፥ ከሚጋፉአችሁም ሁሉ እጅ አዳንኋችሁ፥ ከፊታችሁም አሳደድኋቸው፥ አገራቸውንም ሰጠኋችሁ፤,ወአድኀንኩክሙ እምነ እዴሆሙ ለግብጽ ወእምነ ኵሉ ዘይሣቅዩክሙ ወአውፃእክዎሙ እምነ ቅድመ ገጽክሙ ወወሀብኩክሙ ምድሮሙ ።,"And I delivered you out of the hand of the Egyptians, and out of the hand of all that oppressed you, and drave them out from before you, and gave you their land;" +እናንተንም። እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር ነኝ፤ በምድራቸው የተቀመጣችሁባቸውን የአሞራያውያንን አማልክት አትፍሩ አልኋችሁ። እናንተ ግን ድምፄን አልሰማችሁም።,ወእቤለክሙ አነ ውእቱ እግዚአብሔር ወአምላክክሙ ወኢትፍርሁ እምነ አማልክተ አሞሬዎን እሉ እለ ትነብሩ ውስተ ምድሮሙ አንትሙ ወኢሰማዕክሙ ቃልየ ።,"And I said unto you, I am the LORD your God; fear not the gods of the Amorites, in whose land ye dwell: but ye have not obeyed my voice." +የእግዚአብሔርም መልአክ መጥቶ በዖፍራ ባለችው ለአቢዔዝራዊው ለኢዮአስ በነበረችው በአድባሩ ዛፍ በታች ተቀመጠ፤ ልጁም ጌዴዎን ከምድያማውያን ለ��ሸሸግ በወይን መጥመቂያው ውስጥ ስንዴ ይወቃ ነበር።,ወመጽአ መልአከ እግዚአብሔር ወነበረ ታሕተ ዕፅ እንተ ኤፍራታስ ዘኢዮአስ አቡሁ ለኢየዝሪ ፤ ወጌድዮን ወልዱ ይዘብጥ ስርናየ በውስተ ዐውዱ ከመ ያምስጥ እምነ ቅድሜሆሙ ለምድያም ።,"And there came an angel of the LORD, and sat under an oak which was in Ophrah, that pertained unto Joash the Abiezrite: and his son Gideon threshed wheat by the winepress, to hide it from the Midianites." +የእግዚአብሔርም መልአክ ለእርሱ ተገልጦ። አንተ ጽኑዕ ኃያል ሰው፥ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነው አለው።,ወአስተርአዮ መልአከ እግዚአብሔር ወይቤሎ እግዚአብሔር ምስሌከ ጽኑዐ ኀይል ።,"And the angel of the LORD appeared unto him, and said unto him, The LORD is with thee, thou mighty man of valour." +ጌዴዎንም። ጌታዬ ሆይ፥ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ይህ ነገር ሁሉ ለምን ደረሰብን? አባቶቻችንስ። እግዚአብሔር ከግብፅ አውጥቶናል ብለው ይነግሩን የነበረ ተአምራቱ ወዴት አለ? ወዴት አለ? አሁን ግን እግዚአብሔር ትቶናል፥ በምድያማውያንም እጅ አሳልፎ ሰጥቶናል አለው።,ወይቤሎ ጌድዮን ኦሆ እግዚኦ እግዚእየ ወእመሰ ሀለወ እግዚአብሔር ምስሌነ ለምንት ረከበተነ ኵላ ዛቲ እኪት ወአይቴ ውእቱ ኵሉ ስብሐቲሁ ኵሉ ዘነገሩነ አበዊነ ወይቤሉነ እምነ ግብጽ አውጽኦሙ ለአበዊነ እግዚአብሔር ወይእዜሰ ኀደገነ እግዚአብሔር ወአግብአነ ውስተ እደ ምድያም ።,"And Gideon said unto him, Oh my Lord, if the LORD be with us, why then is all this befallen us? and where be all his miracles which our fathers told us of, saying, Did not the LORD bring us up from Egypt? but now the LORD hath forsaken us, and delivered us into the hands of the Midianites." +እግዚአብሔርም ወደ እርሱ ዘወር ብሎ። በዚህ በጕልበትህ ሂድ፥ እስራኤልንም ከምድያም እጅ አድን፤ እነሆ፥ ልኬሃለሁ አለው።,ወነጸሮ መልአከ እግዚአብሔር ወይቤሎ ሑር በኀይልከ ወታድኅኖሙ ለእስራኤል እምነ እደ ምድያም ወናሁ ፈኖኩከ ።,"And the LORD looked upon him, and said, Go in this thy might, and thou shalt save Israel from the hand of the Midianites: have not I sent thee?" +እርሱም። ጌታ ሆይ፥ እስራኤልን በምን አድናለሁ? ወገኔ ከምናሴ ነገድ ከሁሉ ይልቅ የተጠቃ ነው፤ እኔም በአባቴ ቤት የሁሉ ታናሽ ነኝ አለው።,ወይቤሎ ጌድዮን ኦሆ እግዚኦ በምንት ኣድኅኖሙ ለእስራኤል ናሁ አእላፍየኒ ውሑዳን በውስተ መናሴ ወአነኒ ንዑስ በቤተ አቡየ ።,"And he said unto him, Oh my Lord, wherewith shall I save Israel? behold, my family is poor in Manasseh, and I am the least in my father's house." +እግዚአብሔርም። በእርግጥ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፥ ምድያምንም እንደ አንድ ሰው አድርገህ ትመታለህ አለው።,ወይቤሎ መልአከ እግዚአብሔር እስመ እግዚአብሔር ሀለወ ምስሌከ ወትቀትሎሙ ለምድያም ከመ አሐዱ ብእሲ ።,"And the LORD said unto him, Surely I will be with thee, and thou shalt smite the Midianites as one man." +እርሱም። በአንተ ዘንድ ሞገስ ካገኘሁ፥ የምትናገረኝም አንተ እንደ ሆንህ ምልክት አሳየኝ፤,ወይቤሎ ጌድዮን እመ ረከብኩ ሞገሰ ቅድመ አዕይንቲከ ግበር ሊተ ተአምረ ከመ አንተ ውእቱ ዘትትናገር ምስሌየ ።,"And he said unto him, If now I have found grace in thy sight, then shew me a sign that thou talkest with me." +ወደ አንተም እስክመለስ ድረስ፥ ቍርባኔንም አምጥቼ እስካቀርብልህ ድረስ፥ እባክህ፥ ከዚህ አትላወስ አለው። እርሱም። እስክትመለስ ድረስ እቆያለሁ አለ።,ኢትሑር እምዝየ እስከ እገብእ ኀቤከ ወኣመጽእ መሥዋዕትየ ወእሢም ቅድሜከ ወይቤሎ አነ ውእቱ ወእጸንሐከ እስከ ትገብእ ።,"Depart not hence, I pray thee, until I come unto thee, and bring forth my present, and set it before thee. And he said, I will tarry until thou come again." +ጌዴዎን ገባ የፍየሉንም ጠቦት የኢፍ መስፈሪያም ዱቄት የቂጣ እንጎቻ አዘጋጀ፤ ሥጋውን በሌማት አኖረ፥ መረቁንም በምንቸት ውስጥ አደረገ፥ ሁሉንም ይዞ በአድባሩ ዛፍ በታች አቀረበለት።,ወሖረ ጌድዮን ወገብረ ማሕሥአ ጠሊ ወዳፍንተ ናእት ወአንበረ ውእተ ሥጋ ውስተ ከፈር ወወደየ ዞሞ ውስተ መቅጹት ወወሰደ ሎቱ ኀበ ዕፅ ወሰገደ ሎቱ ።,"And Gideon went in, and made ready a kid, and unleavened cakes of an ephah of flour: the flesh he put in a basket, and he put the broth in a pot, and brought it out unto him under the oak, and presented it." +የእግዚአብሔርም መልአክ። ሥጋውንና የቂጣውን እንጎቻ ወስደህ በዚህ ድንጋይ ላይ አኑር፥ መረቁንም አፍስስ አለው። እንዲሁም አደረገ።,ወይቤሎ መልአከ እግዚአብሔር ንሣእ ሥጋሁ ወኅብስተ ናእት ወሢም ላዕለ ኰኵሕ ወከዐው ዞሞ ወገብረ ከማሁ ።,"And the angel of God said unto him, Take the flesh and the unleavened cakes, and lay them upon this rock, and pour out the broth. And he did so." +የእግዚአብሔርም መልአክ በእጁ ያለውን የበትሩን ጫፍ ዘርግቶ ሥጋውንና የቂጣውን እንጎቻ አስነካ፤ እሳትም ከድንጋዩ ውስጥ ወጥቶ ሥጋውንና የቂጣውን እንጎቻ በላ። የእግዚአብሔርም መልአክ ከዓይኑ ተሰወረ።,ወአልዐለ መልአከ እግዚአብሔር በትሮ ወለከፎ ለውእቱ ሥጋ ወለውእቱ ናእት ወነደደት እሳት እምነ ይእቲ ኰኵሕ ወበልዐቶ ለውእቱ ሥጋ ወለውእቱ ናእት ወሖረ መልአከ እግዚአብሔር እምነ አዕይንቲሁ ።,"Then the angel of the LORD put forth the end of the staff that was in his hand, and touched the flesh and the unleavened cakes; and there rose up fire out of the rock, and consumed the flesh and the unleavened cakes. Then the angel of the LORD departed out of his sight." +ጌዴዎንም የእግዚአብሔር መልአክ እንደ ሆነ አየ፤ ጌዴዎንም። አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ ወዮልኝ፤ የእግዚአብሔርን መልአክ ፊት ለፊት አይቻለሁና አለ።,ወአእመረ ጌድዮን ከመ መልአከ እግዚአብሔር ውእቱ ወይቤ ጌድዮን ኦሆ እግዚኦ እስመ ርኢኩ መልአከ እግዚአብሔር ገጸ ቦገጽ ።,"And when Gideon perceived that he was an angel of the LORD, Gideon said, Alas, O Lord GOD! for because I have seen an angel of the LORD face to face." +እግዚአብሔርም። ሰላም ለአንተ ይሁን፤ አትፍራ፤ አትሞትም አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ሰላም ለከ ወኢትፍራህ ኢትመውት ።,"And the LORD said unto him, Peace be unto thee; fear not: thou shalt not die." +ጌዴዎንም በዚያ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ፥ ስሙንም። እግዚአብሔር ሰላም ብሎ ጠራው። እርሱም እስከ ዛሬ ድረስ ለአቢዔዝራውያን በምትሆነው በዖፍራ አለ።,ወነደቀ ጌድዮን በህየ ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር ወሰመዮ ሰላመ እግዚአብሔር እስከ ዛቲ ዕለት ወእንዘ ዓዲሁ ሀለወ ውስተ ኤፍራታ አቡሁ ለኤዝሪ ።,"Then Gideon built an altar there unto the LORD, and called it Jehovahshalom: unto this day it is yet in Ophrah of the Abiezrites." +እግዚአብሔርም በዚያ ሌሊት። የአባትህን በሬ፥ ሰባት ዓመት የሆነውን ሁለተኛውን በሬ፥ ውሰድ፥ የአባትህ የሆነውንም የበኣል መሠዊያ አፍርስ፥ በእርሱም ዙሪያ ያለውን የማምለኪያ ዐፀድ ቍረጥ፤,ወእምዝ በይእቲ ሌሊት ወይቤሎ እግዚአብሔር ንሣእ ላህመ መግዝአ ዘአቡከ ወካልአ ላህመ ዘሰብዐቱ ዓመት ወንሥት ምሥዋዖ ለበዓል ዘአቡከ ወምስለ ዘላዕሌሁ ስብር ።,"And it came to pass the same night, that the LORD said unto him, Take thy father's young bullock, even the second bullock of seven years old, and throw down the altar of Baal that thy father hath, and cut down the grove that is by it:" +በዚያም ኮረብታ አናት ላይ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር መሠዊያ አሳምረህ ሥራ ሁለተኛውንም በሬ ውሰድ፥ በዚያም በቈረጥኸው በማምለኪያ ዐፀዱ እንጨት ላይ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቅርብ አለው።,ወንድቅ ቦቱ ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር አምላክከ ዘአስተርአየከ በውስተ ደብረ ማኦክ ዘበ ዝንቱ ደወል ወንሣእ ውእተ ካልአ ላህመ ወግበሮ መሥዋዕተ በውእቱ ዕፀው ዘሰበርከ ።,"And build an altar unto the LORD thy God upon the top of this rock, in the ordered place, and take the second bullock, and offer a burnt sacrifice with the wood of the grove which thou shalt cut down." +ጌዴዎንም ከባሪያዎቹ አሥር ሰዎችን ወስዶ እግዚአብሔር እንዳለው አደረገ፤ የአባቱን ቤተ ሰቦች የከተማውንም ሰዎች ስለ ፈራ ይህን በቀን ለማድረግ አልቻለም፥ ነገር ግን በሌሊት አደረገው።,ወነሥአ ጌድዮን ዐሠርተ ወሠለስተ ዕደወ እምነ አግብርቲሁ ወገብረ በከመ ይቤሎ እግዚአብሔር ወእምዝ ሶበ ፈርሀ ቤተ አቡሁ ወሰብአ ሀገሩ በዊአ መዓልተ ወሌሊተ ይበውእ ።,"Then Gideon took ten men of his servants, and did as the LORD had said unto him: and so it was, because he feared his father's household, and the men of the city, that he could not do it by day, that he did it by night." +የከተማውም ሰዎች ማልደው ተነሡ፥ እነሆም፥ የበኣል መሠዊያ ፈርሶ፥ በዙሪያው ያለውም የማምለኪያ ዐፀድ ተቈርጦ፥ በተሠራውም መሠዊያ ላይ ሁለተኛው በሬ ተሠውቶ አገኙት።,ወጌሡ በጽባሕ ሰብአ ሀገር ወረከብዎ ንሡተ ለምሥዋዐ በዓል ወምስል ዘላዕሌሁ ስቡር ወላህም መግዝእ ግቡር ቦቱ መሥዋዕተ በውስተ ምሥዋዕ ዘነደቀ ።,"And when the men of the city arose early in the morning, behold, the altar of Baal was cast down, and the grove was cut down that was by it, and the second bullock was offered upon the altar that was built." +እርስ በርሳቸውም። ይህን ነገር ያደረገ ማን ነው? ተባባሉ። በጠየቁና በመረመሩም ጊዜ። ይህን ነገር ያደረገ የኢዮአስ ልጅ ጌዴዎን ነው አሉ።,ወተባሀሉ በበይናቲሆሙ መኑ ገብረ ዘንተ ግብረ ወሐሠሡ ወኀተቱ ወይቤሉ ጌድዮን ወልደ ዮአስ ገብረ ዘንተ ግብረ ።,"And they said one to another, Who hath done this thing? And when they enquired and asked, they said, Gideon the son of Joash hath done this thing." +የከተማውም ሰዎች ኢዮአስን። የበኣልን መሠዊያ አፍርሶአልና፥ በዙሪያውም ያለውን የማምለኪያ ዐፀድ ቈርጦአልና እንዲሞት ልጅህን አውጣ አሉት።,ወይቤልዎ ሰብአ ሀገር ለዮአስ አምጽእ ወልደከ ይቅትልዎ እስመ ነሠተ ምሥዋዐ በዓል ወሰበረ ምስለ ዘላዕሌሁ ።,"Then the men of the city said unto Joash, Bring out thy son, that he may die: because he hath cast down the altar of Baal, and because he hath cut down the grove that was by it." +ኢዮአስም እርሱን የተቃወሙትን ሁሉ። ለበኣል ትምዋገቱለታላችሁን? ወይስ እርሱን ታድናላችሁን? የሚምዋገትለት ሁሉ እስከ ነገ ይሙት፤ እርሱ አምላክ ከሆነ መሠዊያውን ካፈረሰው ጋር ለራሱ ይምዋገት አላቸው።,ወይቤሎሙ ዮአስ ለሰብእ እለ ቆሙ ላዕሌሁ አንትሙኑ ይእዜ ትትቤቀሉ ሎቱ ለበዓል አው አንትሙኑ ታድኅንዎ ከመ ትቅትሉ ዘገፍዖ ወእመሰ አምላክ ውእቱ እስከ ይጸብሕ ለይሙት ዘገፍዖ ወይትበቀል ለሊሁ ለዘ ነሠተ ምሥዋዒሁ ።,"And Joash said unto all that stood against him, Will ye plead for Baal? will ye save him? he that will plead for him, let him be put to death whilst it is yet morning: if he be a god, let him plead for himself, because one hath cast down his altar." +ስለዚህም በዚያ ቀን። መሠዊያውን አፍርሶአልና በኣል ከእርሱ ጋር ይምዋገት ብሎ ጌዴዎንን። ይሩበኣል ብሎ ጠራው።,ወሰመዮ በይእቲ ዕለት ዐውደ በዓል እስመ ነሠቱ ምሥዋዖ ።,"Therefore on that day he called him Jerubbaal, saying, Let Baal plead against him, because he hath thrown down his altar." +ምድያማውያንም አማሌቃውያንም ሁሉ የምሥራቅም ሰዎች አንድ ሆነው ተሰበሰቡ፥ ዮርዳኖስንም ተሻገሩ፥ በኢይዝራኤልም ሸለቆ ሰፈሩ።,ወኵሉ ምድያም ወዐማሌቅ ወደቂቀ ጽባሕ ተጋብኡ ላዕሌሁ ወዐደዉ ወኀደሩ ውስተ ቈላተ ኢያዝራኤል ።,"Then all the Midianites and the Amalekites and the children of the east were gathered together, and went over, and pitched in the valley of Jezreel." +የእግዚአብሔርም መንፈስ በጌዴዎን ገባበት፥ እርሱም ቀንደ መለከቱን ነፋ፤ የአቢዔዝርም ሰዎች ተጠርተው በኋላው ተከተሉት።,ወአጽንዖ መንፈሰ እግዚአብሔር ለጌድዮን ወነፍኀ ቀርነ ወወውዐ አቢየዜር በድኅሬሁ ።,"But the Spirit of the LORD came upon Gideon, and he blew a trumpet; and Abiezer was gathered after him." +ወደ ምናሴም ነገድ ሁሉ መልክተኞችን ሰደደ እነርሱም ደግሞ ተጠርተው በኋላው ተከተሉት፤ መልክተኞችንም ወደ አሴርና ወደ ዛብሎን ወደ ንፍታሌምም ሰደደ፥ እነርሱም ሊገናኙአቸው ወጡ።,ወፈነወ መላእክተ ውስተ ኵሉ ምናሴ ወአውየወ ውእቱኒ እምድኅሬሁ ወፈነወ መላእክተ ውስተ አሴር ወውስተ ዛቡሎን ወንፍታሌም ወዐርጉ ወተቀበልዎሙ ።,"And he sent messengers throughout all Manasseh; who also was gathered after him: and he sent messengers unto Asher, and unto Zebulun, and unto Naphtali; and they came up to meet them." +ጌዴዎንም እግዚአብሔርን። እንደ ተናገርህ የእስራኤልን ልጆች በእኔ እጅ ታድን እንደ ሆነ፥,ወይቤሎ ጌድዮን ለእግዚአብሔር እመ ታድኅኖሙ ለእስራኤል በእዴየ በከመ ትቤ ፤,"And Gideon said unto God, If thou wilt save Israel by mine hand, as thou hast said," +እነሆ፥ በአውድማው ላይ የተባዘተ የበግ ጠጕር አኖራለሁ፤ በጠጕሩ ብቻ ላይ ጠል ቢሆን በምድሩም ሁሉ ደረቅ ቢሆን፥ እንደ ተናገርህ የእስራኤልን ልጆች በእኔ እጅ እንድታድናቸው አውቃለሁ አለ።,ናሁ አነ እሰፍሕ ፀምረ ብዙኀ ውስተ ዐውድ ወእመከመ ወረደ ጠል ውስተ ፀምር ባሕቲቱ ወኵሉ ምድር ይቡስ ኣአምር እንከ ከመ ታድኅኖሙ ለእስራኤል በእዴየ በከመ ትቤ ።,"Behold, I will put a fleece of wool in the floor; and if the dew be on the fleece only, and it be dry upon all the earth beside, then shall I know that thou wilt save Israel by mine hand, as thou hast said." +እንዲሁም ሆነ፤ በነጋውም ማልዶ ተነሣ፥ ጠጕሩንም ጨመቀው፥ ከጠጕሩም የተጨመቀው ጠል ቆሬ ሙሉ ውኃ ሆነ።,ወኮነ ከማሁ ወጌሠ ጌድዮን በሳኒታ ወዐጸሮ ለውእቱ ፀምር ወወፅአ ማይ እምነ ውእቱ ፀምር ወመልአ ዐይገን ።,"And it was so: for he rose up early on the morrow, and thrust the fleece together, and wringed the dew out of the fleece, a bowl full of water." +ጌዴዎንም እግዚአብሔርን። እኔ ይህን አንድ ጊዜ ስናገር አትቈጣኝ፤ እኔ ይህን አንድ ጊዜ በጠጕሩ፥ እባክህ፥ ልፈትን፤ አሁንም በጠጕሩ ብቻ ላይ ደረቅ ይሁን፥ በምድሩም ሁሉ ላይ ጠል ይሁን አለው።,ወይቤሎ ጌድዮን ለእግዚአብሔር ኢትትመዓዕ በመዐትከ ላዕሌየ ወእንግርከ ካዕበ አሐተ ፤ ፀምር ይኩን ይቡሰ እንተ ባሕቲቱ ወውስተ ኵሉ ምድር ይረድ ጠል ።,"And Gideon said unto God, Let not thine anger be hot against me, and I will speak but this once: let me prove, I pray thee, but this once with the fleece; let it now be dry only upon the fleece, and upon all the ground let there be dew." +እግዚአብሔርም በዚያ ሌሊት እንዲሁ አደረገ፤ በጠጕሩ ብቻ ላይ ደረቅ ነበረ፥ በምድሩም ሁሉ ላይ ጠል ነበረ። a,ወገብረ ከማሁ እግዚአብሔር በይእቲ ሌሊት ወኮነ ይቡሰ ፀምር ባሕቲቱ ወውስተ ኵሉ ምድር ወረደ ጠል ።,"And God did so that night: for it was dry upon the fleece only, and there was dew on all the ground." +በተራራማውም በኤፍሬም አገር ሚካ የተባለ አንድ ሰው ነበረ።,ወሀለወ ብእሲ ዘእምነ ደብረ ኤፍሬም ወስሙ ሚካ ።,"And there was a man of mount Ephraim, whose name was Micah." +እናቱንም። ከአንቺ ዘንድ የተወሰደው፥ የረገምሽበትም፥ በጆሮዬም የተናገርሽበት አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር፥ እነሆ፥ በእኔ ዘንድ አለ፤ እኔም ወስጄዋለሁ አላት። እናቱም። ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔር ይባርክህ አለችው።,ወይቤላ ለእሙ ዝክተ ወርቀ ዘትቤልኒ ተሰርቀኒ ወአምሐልኪ ናሁ ወርቁ ኀቤየ ውእቱ አነ ነሣእክዎ ወትቤ እሙ ቡሩክ ወልድየ ለእግዚአብሔር ።,"And he said unto his mother, The eleven hundred shekels of silver that were taken from thee, about which thou cursedst, and spakest of also in mine ears, behold, the silver is with me; I took it. And his mother said, Blessed be thou of the LORD, my son." +አንዱን ሺህ አንዱን መቶ ብርም መለሰላት፤ እናቱም። ይህን ብር የተቀረጸ ምስልና ቀልጦ የተሠራ ምስል አድርጌ ከእጄ ስለ ልጄ ለእግዚአብሔር እቀድሰዋለሁ፤ አሁንም ለአንተ እመልሰዋለሁ አለች።,ወአግብአ ውእተ ወርቀ ዐሠርተ ወአሐደ ምእተ ለእሙ ወትቤ እሙ ቀድሶ ቀደስክዎ ለዝንቱ ወርቅ ለእግዚአብሔር እምነ እዴየ ለባሕቲትየ ከመ ይትገበር ግልፎ ወስብኮ ።,"And when he had restored the eleven hundred shekels of silver to his mother, his mother said, I had wholly dedicated the silver unto the LORD from my hand for my son, to make a graven image and a molten image: now therefore I will restore it unto thee." +ለእናቱም ገንዘቡን በመለሰላት ጊዜ እናቱ ሁለቱን መቶ ብር ወስዳ ለአንጥረኛ ሰጠችው፥ እርሱም የተቀረጸ ምስልና ቀልጦ የተሠራ ምስል አደረገው። ያም በሚካ ቤት ነበረ።,ወይእዜኒ አገብኦ ለኪ ወእሁበኪዮ ወወሀበ ውእተ ወርቀ ለእሙ ወነሥአት እሙ ውእተ ወርቀ ወወሀበት እምኔሁ ክልኤ ምእተ ብሩረ ለዘ ይሰብኮ ወይገብሮ ግልፎ ወሰበኮ ወአንበርዎ ውስተ ቤተ ሚካ ።,"Yet he restored the money unto his mother; and his mother took two hundred shekels of silver, and gave them to the founder, who made thereof a graven image and a molten image: and they were in the house of Micah." +ሰውዮውም ሚካ የአምላክ ቤት ነበረው፤ ኤፉድና ተራፊም አደረገ፥ ከልጆቹም አንዱን ቀደሰው፥ ካህንም ሆነለት።,ወብእሲሁሰ ሚካ ረሰዮ ሎቱ ቤተ እግዚአብሔር ወገብረ ምስለ ወቴራጲን ወመልአ እዴሁ ለአሐዱ እምነ ደቂቁ ወኮኖ ካህነ ።,"And the man Micah had an house of gods, and made an ephod, and teraphim, and consecrated one of his sons, who became his priest." +በዚያም ዘመን በእስራኤል ዘንድ ንጉሥ አልነበረም፤ ሰውም ሁሉ በፊቱ መልካም መስሎ የታየውን ያደርግ ነበር።,ወበእማንቱ መዋዕል አልቦሙ ንጉሠ ለደቂቀ እስራኤል ብእሲ ብእሲ ዘአደሞ ቅድመ አዕይንቲሁ ይገብር ።,"In those days there was no king in Israel, but every man did that which was right in his own eyes." +በቤተ ልሔም ይሁዳም ከይሁዳ ወገን የሆነ አንድ ጕልማሳ ነበረ፥ እርሱም ሌዋዊ ነበረ፥ በዚያም ይቀመጥ ነበር።,ወሀለወ ወልድ ዘእምነ ቤተ ልሔም ዘእምነ ሕዝበ ይሁዳ ወእምነ ዘመደ ይሁዳ ወሌዋዊ ውእቱ ወይነብር ህየ ።,"And there was a young man out of Bethlehemjudah of the family of Judah, who was a Levite, and he sojourned there." +ይህም ሰው የሚቀመጥበትን ስፍራ ለመሻት ከከተማው ከቤተ ልሔም ይሁዳ ወጣ፤ ሲሔድም ወደ ተራራማው ወደ ኤፍሬም አገር ወደ ሚካ ቤት መጣ።,ወሖረ ውእቱ ብእሲ እምነ ሀገረ ይሁዳ ወእምነ ቤተ ልሔም ከመ ይኅድር ሶበ ረከበ ወበጽሐ ውስተ ደብረ ኤፍሬም ኀበ ቤተ ሚካ ከመ ይቢት ።,"And the man departed out of the city from Bethlehemjudah to sojourn where he could find a place: and he came to mount Ephraim to the house of Micah, as he journeyed." +ሚካም። ከወዴት መጣህ? አለው። እርሱም። ከቤተ ልሔም ይሁዳ የሆንሁ ሌዋዊ ነኝ፤ የምቀመጥበትንም ስፍራ ለመሻት እሄዳለሁ አለው።,ወይቤሎ ሚካ እምአይቴ መጻእከ ወይቤሎ ሌዋዊ አነ እምነ ቤተ ልሔም ዘይሁዳ ወአሐውር እንበር ኀበ ረከብኩ ።,"And Micah said unto him, Whence comest thou? And he said unto him, I am a Levite of Bethlehemjudah, and I go to sojourn where I may find a place." +ሚካም። ከእኔ ዘንድ ተቀመጥ፥ አባትና ካህንም ሁነኝ፤ እኔም ልብሶችንና ምግብህን፥ በእየዓመቱም አሥር ብር እሰጥሃለሁ አለው። ሌዋዊውም ገባ።,ወይቤሎ ሚካ ንበር ምስሌየ ወኩነኒ አበ ወካህነ ወአነ እሁበከ ዐሥሩ ኅብስተ ለለ ዕለትከ ወዘውገ አልባስ ወሲሳየከ ወሖረ ውእቱ ሌዋዊ ።,"And Micah said unto him, Dwell with me, and be unto me a father and a priest, and I will give thee ten shekels of silver by the year, and a suit of apparel, and thy victuals. So the Levite went in." +ሌዋዊውም ከሰውዮው ጋር መቀመጥን ፈቀደ፤ ጕልማሳውም ከልጆቹ እንደ አንዱ ሆነለት።,ወአኀዘ ይንበር ምስለ ውእቱ ብእሲ ወኮኖ ውእቱ ወልድ ከመ አሐዱ እምነ ደቂቁ ።,And the Levite was content to dwell with the man; and the young man was unto him as one of his sons. +ሚካም ሌዋዊውን ቀደሰ፥ ጕልማሳውም ካህኑ ሆነለት፥ በሚካም ቤት ነበረ።,ወመልአ እዴሁ ሚካ ለውእቱ ሌዋዊ ወኮኖ ውእቱ ወልድ ካህነ ወነበረ ውስተ ቤተ ሚካ ።,"And Micah consecrated the Levite; and the young man became his priest, and was in the house of Micah." +ሚካም። ሌዋዊ ካህን ስለ ሆነልኝ እግዚአብሔር መልካም እንዲሠራልኝ አሁን አውቃለሁ አለ።,ወይቤ ሚካ ይእዜ አእመርኩ ከመ አሠነየ ገቢረ ላዕሌየ እግዚአብሔር እስመ ኮነኒ ሌዋዊ ካህነ ።,"Then said Micah, Now know I that the LORD will do me good, seeing I have a Levite to my priest." +የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት እንደ ገና ክፉ ሥራ ሠሩ፤ እግዚአብሔርም በፍልስጥኤማውያን እጅ አርባ ዓመት አሳልፎ ሰጣቸው።,ወደገሙ ደቂቀ እስራኤል ገቢረ እኩይ ቅድመ እግዚአብሔር ወአግብኦሙ ውስተ እደ አሎፍል ፵ዓመ ።,And the children of Israel did evil again in the sight of the LORD; and the LORD delivered them into the hand of the Philistines forty years. +ከዳን ወገን የሆነ ማኑሄ የሚባል አንድ የጾርዓ ሰው ነበረ፤ ሚስቱም መካን ነበረች፥ ልጅም አልወለደችም።,ወሀለወ ብእሲ ዘእምነ ሰራሕ ዘእምነ ነገደ ዳን ወስሙ መኖሔ ወብእሲቱሰ መካን ይእቲ ወኢትወልድ ።,"And there was a certain man of Zorah, of the family of the Danites, whose name was Manoah; and his wife was barren, and bare not." +የእግዚአብሔርም መልአክ ለሴቲቱ ተገልጦ እንዲህ አላት። እነሆ፥ አንቺ መካን ነሽ፥ ልጅም አልወለድሽም፤ ነገር ግን ትፀንሻለሽ፥ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ።,ወአስተርአያ መልአከ እግዚአብሔር ለብእሲቱ ወይቤላ ናሁ መካን አንቲ ወኢወለድኪ ወትፀንሲ ወትወልዲ ወልደ ።,"And the angel of the LORD appeared unto the woman, and said unto her, Behold now, thou art barren, and bearest not: but thou shalt conceive, and bear a son." +አሁንም ተጠንቀቂ፤ የወይን ጠጅን የሚያሰክርም ነገር አትጠጪ፥ ርኩስም ነገር አትብዪ።,ወይእዜኒ ተዓቀቢ ወኢትስተዪ ወይነ ወሜሰ ወኢትብልዒ ኵሎ ዘርኩስ ።,"Now therefore beware, I pray thee, and drink not wine nor strong drink, and eat not any unclean thing:" +እነሆ፥ ትፀንሻለሽ፥ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ ልጁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ ይሆናልና በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት፤ እርሱም እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ማዳን ይጀምራል።,እስመ ናሁ ትፀንሲ ወትወልዲ ወልደ ወኢይለክፎ ርእሶ ኀፂን እስመ ቅዱስ ውእቱ ናዝራዊ ለእግዚአብሔር ውእቱ ሕፃን እምነ ከርሠ እሙ ወውእቱ ይእኅዝ ያድኅኖሙ ለእስራኤል እምነ እደ አሎፍል ።,"For, lo, thou shalt conceive, and bear a son; and no razor shall come on his head: for the child shall be a Nazarite unto God from the womb: and he shall begin to deliver Israel out of the hand of the Philistines." +ሴቲቱም ወደ ባልዋ መጥታ። አንድ የእግዚአብሔር ሰው ወደ እኔ መጣ፥ መልኩም እንደ እግዚአብሔር መልአክ እጅግ የሚያስደነግጥ ነበረ፤ ከወዴትም እንደ መጣ አልጠየቅሁትም፥ እርሱም ስሙን አልነገረኝም።,ወሖረት ይእቲ ብእሲት ወነገረቶ ለምታ ወትቤሎ ብእሴ እግዚአብሔር መጽአ ኀቤየ ወርእየቱ ከመ ርእየተ መልአከ እግዚአብሔር ወግሩም ውእቱ ጥቀ ወተስእልክዎ እምአይቴ ውእቱ ወኢያይድዐኒ ስሞ ።,"Then the woman came and told her husband, saying, A man of God came unto me, and his countenance was like the countenance of an angel of God, very terrible: but I asked him not whence he was, neither told he me his name:" +እርሱም። እነሆ፥ ትፀንሻለሽ፥ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፤ ልጁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ እስኪሞት ድረስ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዊ ይሆናልና አሁን የወይን ጠጅ የሚያሰክርም ነገር አትጠጪ፥ ርኩስም ነገር አትብዪ አለኝ ብላ ተናገረች።,ወይቤለኒ ናሁ ትፀንሲ ወትወልዲ ወልደ ወይእዜኒ ኢትስተዪ ወይነ ወሜሰ ወኢትብልዒ ኵሎ ዘርኩስ እስመ ናዝራዊ ውእቱ ሕፃን ለእግዚአብሔር እምነ ከርሠ እሙ እስከ አመ ይመውት ።,"But he said unto me, Behold, thou shalt conceive, and bear a son; and now drink no wine nor strong drink, neither eat any unclean thing: for the child shall be a Nazarite to God from the womb to the day of his death." +ማኑሄም። ጌታ ሆይ፥ የላክኸው የእግዚአብሔር ሰው፥ እባክህ፥ እንደ ገና ወደ እኛ ይምጣ፤ ለሚወለደውም ልጅ ምን እንድናደርግ ያስገንዝበን ብሎ ወደ እግዚአብሔር ለመነ።,ወሰአለ መኖሔ ኀበ እግዚአብሔር ወይቤ እግዚኦ ብእሴ እግዚአብሔር ዘፈኖከ ኀቤነ ለይምጻእ ኀቤነ ወያለብወነ ምንተ ንገብር ለውእቱ ሕፃ��� ዘይትወለድ ።,"Then Manoah intreated the LORD, and said, O my Lord, let the man of God which thou didst send come again unto us, and teach us what we shall do unto the child that shall be born." +እግዚአብሔርም የማኑሄን ድምፅ ሰማ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ እንደ ገና ለሴቲቱ በእርሻ ውስጥ ተቀምጣ ሳለች ተገለጠላት፤ ባልዋ ማኑሄ ግን ከእርስዋ ጋር አልነበረም።,ወሰምዖ እግዚአብሔር ቃሎ ለመኖሔ ወመጽአ መልአከ እግዚአብሔር ኀበ ብእሲቱ ዓዲ ደግመ እንዘ ትነብር ውስተ ገዳም ወኢሀለወ መኖሔ ምታ ምስሌሃ ።,And God hearkened to the voice of Manoah; and the angel of God came again unto the woman as she sat in the field: but Manoah her husband was not with her. +ሴቲቱም ፈጥና ሮጠች ለባልዋም። እነሆ፥ በቀደም ዕለት ወደ እኔ የመጣው ሰው ደግሞ ተገለጠልኝ ብላ ነገረችው።,ወሮጸት ብእሲቱ ወአፍጠነት ወነገረቶ ለምታ ወትቤሎ ናሁ ኦስተርአየኒ ዝክቱ ብእሲ ዘመጽአ ኀቤየ ቀዲሙ ።,"And the woman made haste, and ran, and shewed her husband, and said unto him, Behold, the man hath appeared unto me, that came unto me the other day." +ማኑሄም ተነሥቶ ሚስቱን ተከተለ፥ ወደ ሰውዮውም መጥቶ። ከዚህች ሴት ጋር የተነጋገርህ አንተ ነህን? አለው። እርሱም። እኔ ነኝ አለ።,ወተንሥአ መኖሔ ወሖረ ወተለዋ ለብእሲቱ ኀበ ውእቱ ብእሲ ወይቤሎ አንተኑ ውእቱ ዝክቱ ብእሲ ዘተናገርከ ምስለ ብእሲትየ ወይቤሎ ውእቱ መልአክ አነ ውእቱ ።,"And Manoah arose, and went after his wife, and came to the man, and said unto him, Art thou the man that spakest unto the woman? And he said, I am." +ማኑሄም። ቃልህ በደረሰ ጊዜ የልጁ ሥርዓት ምንድር ነው? የምናደርግለትስ ምንድር ነው? አለው።,ወይቤሎ መኖሔ ይእዜ ሶበ በጽሐ ቃልከ ምንት ውእቱ ነገሩ ለውእቱ ሕፃን ወግብሩ ።,"And Manoah said, Now let thy words come to pass. How shall we order the child, and how shall we do unto him?" +የእግዚአብሔርም መልአክ ማኑሄን። ሴቲቱ ከነገርኋፅት ሁሉ ትጠንቀቅ።,ወይቤሎ መልአከ እግዚአብሔር ለመኖሔ እምነ ኵሉ ዘእቤላ ለብእሲትከ ተዓቀቡ ።,"And the angel of the LORD said unto Manoah, Of all that I said unto the woman let her beware." +ከወይንም ከሚወጣው ሁሉ አትብላ፥ የወይን ጠጅንም የሚያሰክርንም ነገር አትጠጣ፥ ርኩስም ነገር ሁሉ አትብላ፤ ያዘዝኋትን ሁሉ ትጠብቅ አለው።,እምነ ኵሉ ዘይወፅእ እምነ ወይን ኢይብላዕ ወወይነ ወሜሰ ኢይስተይ ወኵሎ ርኩሰ ኢይብላዕ ወኵሎ ዘአዘዝክዋ ተዓቀቡ ።,"She may not eat of any thing that cometh of the vine, neither let her drink wine or strong drink, nor eat any unclean thing: all that I commanded her let her observe." +ማኑሄም የእግዚአብሔርን መልአክ። የፍየል ጠቦት እስክናዘጋጅልህ ድረስ፥ እባክህ፥ ቆይ አለው።,ወይቤሎ መኖሔ ለመልአከ እግዚአብሔር ናጌብረከ ወንግበር ለከ ማሕሥአ ጠሊ ቅድሜከ ።,"And Manoah said unto the angel of the LORD, I pray thee, let us detain thee, until we shall have made ready a kid for thee." +የእግዚአብሔርም መልአክ ማኑሄን። አንተ የግድ ብትለኝ መብልህን አልበላም፤ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት ማዘጋጀት ብትወድድ ለእግዚአብሔር አቅርበው አለው። ማኑሄም የእግዚአብሔር መልአክ መሆኑን አላወቀም ነበር።,ወይቤሎ መልአከ እግዚአብሔር ለመኖሔ እመሰ አገበርከኒ ኢይበልዕ እንከ እክለከ ወእመሰ ለእግዚአብሔር ገበርከ መሥዋዕተ ግበር ሎቱ ።,"And the angel of the LORD said unto Manoah, Though thou detain me, I will not eat of thy bread: and if thou wilt offer a burnt offering, thou must offer it unto the LORD. For Manoah knew not that he was an angel of the LORD." +ማኑሄም የእግዚአብሔርን መልአክ። ነገርህ በደረሰ ጊዜ እንድናከብርህ ስምህ ማን ነው? አለው።,ወይቤሎ መኖሔ ለመልአከ እግዚአብሔር መኑ ስምከ ከመ አመ በጽሐ ቃልከ ንሰብሕከ ።,"And Manoah said unto the angel of the LORD, What is thy name, that when thy sayings come to pass we may do thee honour?" +የእግዚአብሔርም መልአክ። ስሜ ድንቅ ነውና ለምን ትጠይቃለህ? አለው።,ወይቤሎ መልአከ እግዚአብሔር ለምንት ዝንቱ ዘትሴአል ስምየ ወመድምም ውእቱ ።,"And the angel of the LORD said unto him, Why askest thou thus after my name, seeing it is secret?" +ማኑሄም የፍየሉን ጠቦትና የእህሉን ቍርባን ወስዶ በድንጋይ ላይ ለእግዚአብሔር አቀረበው። መልአኩም ተአምራት አደረገ፥ ማኑሄና ሚስቱም ይመለከቱ ነበር።,ወነሥአ መኖሔ ማሕሥአ ጠሊ ወመሥዋዕተ ወአዕረገ ውስተ ኰኵሕ ለእግዚአብሔር ዘይገብር መድምመ ለእግዚእ ወርእይዎ መኖሔ ወብእሲቱ ሶበ ዐርገ ነድ እመልዕልተ ምሥዋዕ ውስተ ሰማይ ።,"So Manoah took a kid with a meat offering, and offered it upon a rock unto the LORD: and the angel did wondrously; and Manoah and his wife looked on." +ነበልባሉም ከመሠዊያው ላይ ወደ ሰማይ በወጣ ጊዜ የእግዚአብሔርም መልአክ በመሠዊያው ነበልባል ውስጥ ዐረገ፤ ማኑሄና ሚስቱም ተመለከቱ፥ በምድርም በግምባራቸው ተደፉ።,ወዐርገ መልአከ እግዚአብሔር በነደ ምሥዋዕ ውስተ ሰማይ ወመኖሔሰ ወብእሲቱ ርእይዎ ወወድቁ በገጾሙ ውስተ ምድር ።,"For it came to pass, when the flame went up toward heaven from off the altar, that the angel of the LORD ascended in the flame of the altar. And Manoah and his wife looked on it, and fell on their faces to the ground." +የእግዚአብሔርም መልአክ ዳግመኛ ላማኑሄና ለሚስቱ አልተገለጠም፤ ያን ጊዜም ማኑሄ የእግዚአብሔር መልአክ መሆኑን አወቀ።,ወኢደገመ እንከ መልአከ እግዚአብሔር አስተርእዮቶ ለመኖሔ ወለብእሲቱ ወይእተ ጊዜ አእመረ መኖሔ ከመ መልአከ እግዚአብሔር ውእቱ ።,But the angel of the LORD did no more appear to Manoah and to his wife. Then Manoah knew that he was an angel of the LORD. +ማኑሄም ሚስቱን። እግዚአብሔርን አይተናልና ሞት እንሞታለን አላት።,ወይቤላ መኖሔ ለብእሲቱ ሞተ ንመውት እስመ ርኢናሁ ለእግዚአብሔር ።,"And Manoah said unto his wife, We shall surely die, because we have seen God." +ሚስቱም። እግዚአብሔርስ ሊገድለን ቢወድድ ኖሮ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቍርባን ከእጃችን ባልተቀበለን፥ ይህንም ነገር ሁሉ ባላሳየን፥ እንዲህ ያለ ነገርም በዚህ ጊዜ ባላስታወቀን ነበር አለችው።,ወትቤሎ ብእሲቱ ሶበ ፈቀደ ይቅትለነ እግዚአብሔር እምኢተመጠወ እምነ እዴነ መሥዋዕተነ ወቍርባነነ ወእምኢያለበወነ ኵሎ ዘንተ ወበከመሰ መዋዕሊሁ እምኢያስምዐነ ዘንተ ።,"But his wife said unto him, If the LORD were pleased to kill us, he would not have received a burnt offering and a meat offering at our hands, neither would he have shewed us all these things, nor would as at this time have told us such things as these." +ሴቲቱም ወንድ ልጅ ወለደች፥ ስሙንም ሶምሶን ብላ ጠራችው፤ ልጁም አደገ እግዚአብሔርም ባረከው።,ወወለደት ወልደ ይእቲ ብእሲት ወሰመየት ስሞ ሶምሶን ወባረኮ እግዚአብሔር ወልህቀ ውእቱ ሕፃን ።,"And the woman bare a son, and called his name Samson: and the child grew, and the LORD blessed him." +የእግዚአብሔርም መንፈስ በጾርዓና በኤሽታኦል መካከል ባለው በዳን ሰፈር ውስጥ ሊያነቃቃው ጀመረ።,ወአሐዘ መንፈሰ እግዚአብሔር ይሑር ምስሌሁ ውስተ ትዕይንተ ዳን ማእከለ ሳራ ወማእከለ እስታሔል ።,And the Spirit of the LORD began to move him at times in the camp of Dan between Zorah and Eshtaol. +የእግዚአብሔርም መልአክ ከጌልገላ ወደ ቦኪም ወጥቶ እንዲህ አለ። እኔ ከግብፅ አውጥቻችኋለሁ፥ ለአባቶቻችሁም ወደ ማልሁላቸው ምድር አግብቻችኋለሁ፤ እኔም። ከእናንተ ጋር ያደረግሁትን ቃል ኪዳን ለዘላለም አላፈርስም፤,ወዐርገ መልአከ እግዚአብሔር እምነ ገልገል ላዕለ ቀለውትሞና ወላዕለ ቤቴል ወላዕለ ቤተ እስራኤል ወይቤሎሙ እግዚአብሔር አውፃእኩክሙአ እምነአ ግብጽአ ወአባእኩክሙአ ውስተ ምድር እንተ መሐልኩ ለአበዊክሙ ከመ አሀብክሙ ወእቤለክሙ ኢየኀድግ ኪዳንየ ዘምስሌክሙ ለዓለም ።,"And an angel of the LORD came up from Gilgal to Bochim, and said, I made you to go up out of Egypt, and have brought you unto the land which I sware unto your fathers; and I said, I will never break my covenant with you." +እና���ተም መሠዊያቸውን አፍርሱ እንጂ በዚህች ምድር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር ቃል ኪዳን አታድርጉ አልሁ። እናንተ ግን ቃሌን አልሰማችሁም፤,ወአንትሙኒ ኢትትካየዱ ኪዳነ ምስለ እለ ይነብሩ ውስተ ዛቲ ምድር ወኢለአማልክቲሆሙ ወኢትስግዱ ሎሙ ወግልፎሆሙኒ ቀጥቅጡ ወምሥዋዓቲሆሙኒ ንሥቱ ወኢሰማዕክሙ ቃልየ አመ ገበርክሙ ዘንተ ።,And ye shall make no league with the inhabitants of this land; ye shall throw down their altars: but ye have not obeyed my voice: why have ye done this? +ይህንስ ለምን አደረጋችሁ? ስለዚህም። ከፊታችሁ አላወጣቸውም፥ ነገር ግን ያስጨንቋችኋል፥ አማልክቶቻቸውም ወጥመድ ይሆኑባችኋል አልሁ።,ወአነኒ እቤ ኢይደግም እንከ አሰስሎቶሙ ለሕዝብ እለ እቤ ከመ ኣውፅኦሙ እምነ ቅድሜክሙ ወይከውኑክሙአ ለሐዘንአ ወአማልክቲሆሙኒአ ይከውኑክሙአ ለዕቅፍትአ ።,"Wherefore I also said, I will not drive them out from before you; but they shall be as thorns in your sides, and their gods shall be a snare unto you." +የእግዚአብሔርም መልአክ ይህን ቃል ለእስራኤል ልጆች ሁሉ በተናገረ ጊዜ ሕዝቡ ድምፃቸውን አንሥተው አለቀሱ።,ወእምዝ ሶበ ይቤሎሙ መልአከ እግዚአብሔር ለኵሉ እስራኤል ዘንተ ነገረ ጸርኀ ኵሉ ሕዝብ ወበከየ ።,"And it came to pass, when the angel of the LORD spake these words unto all the children of Israel, that the people lifted up their voice, and wept." +የዚያንም ስፍራ ስም ቦኪም ብለው ጠሩት፤ በዚያም ለእግዚአብሔር ሠዉ።,ወበእንተ ዝንቱ ተሰምየ ስሙ ለውእቱ መካን ብካይ ወሦዑ በህየ ለእግዚአብሔር ።,And they called the name of that place Bochim: and they sacrificed there unto the LORD. +ኢያሱም ሕዝቡን ባሰናበተ ጊዜ የእስራኤል ልጆች ምድሪቱን ሊወርሱ ወደ እየርስታቸው ሄዱ።,ወፈነዎሙ ለሕዝብ ወአተዉ ደቂቀ እስራኤል ኵሎሙ ውስተ አብያቲሆሙ ወውስተ ርስቶሙ ከመ ይትዋረስዋ ለምድር ።,"And when Joshua had let the people go, the children of Israel went every man unto his inheritance to possess the land." +ኢያሱም በነበረበት ዘመን ሁሉ፥ ለእስራኤልም ያደረገውን ታላቁን የእግዚአብሔርን ሥራ ሁሉ ባዩት፥ ከኢያሱ በኋላ በነበሩ ሽማግሌዎች ዘመን ሁሉ፥ ሕዝቡ እግዚአብሔርን አመለኩ።,ወተቀንዩ ሕዝብ ለእግዚአብሔር በኵሉ መዋዕሊሁ ለኢየሱስ ወበኵሉ መዋዕሊሆሙ ለሊቃናት ኵሉ እለ ኖኀ መዋዕሊሆሙ እምድኅረ ኢየሱስ ኵሎሙ እለ አእመሩ ኵሎ ግብረ እግዚአብሔር ዐቢየ ዘገብረ ለእስራኤል ።,"And the people served the LORD all the days of Joshua, and all the days of the elders that outlived Joshua, who had seen all the great works of the LORD, that he did for Israel." +የእግዚአብሔርም ባሪያ የነዌ ልጅ ኢያሱ ዕድሜው መቶ አሥር ዓመት ሲሆነው ሞተ።,ወሞተ ኢየሱስ ወልደ ነዌ ገብረ እግዚአብሔር እንዘ ወልደ ፻ወ፲ዓመት ።,"And Joshua the son of Nun, the servant of the LORD, died, being an hundred and ten years old." +በተራራማውም በኤፍሬም አገር በገዓስ ተራራ በሰሜን ባለችው በርስቱ ዳርቻ በተምናሔሬስ ቀበሩት።,ወቀበርዎ ውስተ ደብረ ርስቱ ውስተ ተምናታረክ ውስተ ደብረ ኤፍሬም እመንገለ መስዑ ለደብረ ጋአስ ።,"And they buried him in the border of his inheritance in Timnathheres, in the mount of Ephraim, on the north side of the hill Gaash." +ትውልድ ሁሉ ደግሞ ወደ አባቶቻቸው ተከማቹ፤ ከእነዚያም በኋላ እግዚአብሔርን ለእስራኤልም ያደረገውን ሥራ ያላወቀ ሌላ ትውልድ ተነሣ።,ወኵላ ይእቲ ትውልድ አተዉ ኀበ አበዊሆሙ ወተንሥአት ካልእት ትውልድ እምድኅሬሆሙ ኵሉ እለ ኢያአምርዎ ለእግዚአብሔር ወግብረ ዘገብረ ለእስራኤል ።,"And also all that generation were gathered unto their fathers: and there arose another generation after them, which knew not the LORD, nor yet the works which he had done for Israel." +የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነ ነገር አደረጉ፥ በኣሊምንም አመለኩ።,ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል እኪተ ቅድመ እግዚአብሔር ወአምለኩ በዓልም ።,"And the children of Israel did evil in the sight of the LORD, and served Baalim:" +ከግብፅ ምድርም ያወጣቸውን የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ተዉ፥ በዙሪያቸውም ካሉት ከአሕዛብ አማልክት ሌሎችን አማልክት ተከተሉ፥ ሰገዱላቸውም፤ እግዚአብሔርንም አስቈጡ።,ወኀደግዎ ለእግዚአብሔር አምላከ አበዊሆሙ ዘአውፅኦሙ እምነ ምድረ ግብጽ ወተለዉ ባእደ አማልክተ አማልክተ ሕዝብ እለ ዐውዶሙ ወሰገዱ ሎሙ ወአምዕዕዎ ለእግዚአብሔር ።,"And they forsook the LORD God of their fathers, which brought them out of the land of Egypt, and followed other gods, of the gods of the people that were round about them, and bowed themselves unto them, and provoked the LORD to anger." +እግዚአብሔርንም ትተው በኣልንና አስታሮትን አመለኩ።,ወኀደግዎ ለእግዚአብሔር ወአምለክዎ ለበዓል ወአስጠርጤን ።,"And they forsook the LORD, and served Baal and Ashtaroth." +የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ወደ ማረኩአቸውም ማራኪዎች እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ በዙሪያቸውም ባሉት በጠላቶቻቸው እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፥ ጠላቶቻቸውንም ከዚያ ወዲያ ሊቋቋሙ አልቻሉም።,ወተምዕዐ መዐተ እግዚአብሔር ላዕለ እስራኤል ወአግብኦሙ ውስተ እደ እለ ይፄውውዎሙ ወፄወውዎሙ ወአእተውዎሙ ውስተ ምድረ ፀሮሙ እለ ዐውዶሙ ወኢክህሉ ተቃውሞ ቅድመ ፀሮሙ በኵሉ ዘበርበርዎሙ ።,"And the anger of the LORD was hot against Israel, and he delivered them into the hands of spoilers that spoiled them, and he sold them into the hands of their enemies round about, so that they could not any longer stand before their enemies." +እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ፥ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ እንደማለ፥ ወደ ወጡበት ሁሉ የእግዚአብሔር እጅ ትከፋባቸው ነበረች፤ እጅግም ተጨነቁ።,ወእደ እግዚአብሔር ላዕሌሆሙ በእኪት በከመ ይቤ እግዚአብሔር ወበከመ መሐለ እግዚአብሔር ወሣቀይዎሙ ጥቀ ።,"Whithersoever they went out, the hand of the LORD was against them for evil, as the LORD had said, and as the LORD had sworn unto them: and they were greatly distressed." +እግዚአብሔርም መሳፍንትን አስነሣላቸው፥ ከሚማርኩአቸውም እጅ አዳኑአቸው።,ወአቀመ እግዚአብሔር መሳፍንተ ወአድኀኖሙ እግዚአብሔር እምእደ እለ ፄወውዎሙ ።,"Nevertheless the LORD raised up judges, which delivered them out of the hand of those that spoiled them." +ሌሎች አማልክትን ተከትለው አመነዘሩ ሰገዱላቸውም እንጂ መሳፍንቶቻቸውን አልሰሙም፤ አባቶቻቸውም ይሄዱበት ከነበረ መንገድ ፈጥነው ፈቀቅ አሉ፤ አባቶቻቸው ለእግዚአብሔር ትእዛዝ እንደ ታዘዙ እንዲሁ አላደረጉም።,ወለመሳፍንቲሆሙኒ ኢሰምዕዎሙ እስመ ዘመዉ ወተለዉ አማልክተ ባዕድ ወሰገዱ ሎሙ ወአምዕዕዎ ለእግዚአብሔር ወኀደግዋ ፍጡነ ለፍኖት እንተ ባቲ ሖሩ አበዊሆሙ ከመ ይስምዑ ቃለ እግዚአብሔር ወኢገብሩ ከማሁ ።,"And yet they would not hearken unto their judges, but they went a whoring after other gods, and bowed themselves unto them: they turned quickly out of the way which their fathers walked in, obeying the commandments of the LORD; but they did not so." +እግዚአብሔርም መሳፍንትን ባስነሣላቸው ጊዜ እግዚአብሔር ከመስፍኑ ጋር ነበረ፤ እግዚአብሔርም ስለሚጋፉአቸውና ስለሚያስጨንቋቸው በጩኸታቸው ያዝን ነበርና በመስፍኑ ዘመን ሁሉ ከጠላቶቻቸው እጅ አዳናቸው።,ወሶበ አቀመ ሎሙ እግዚአብሔር መሳፍንተ ወሀለወ እግዚአብሔር ምስለ ውእቱ መስፍን ወአድኀኖሙ እምእደ ፀሮሙ በኵሉ መዋዕሊሁ ለውእቱ መስፍን እስመ ተሣሀሎሙ እግዚአብሔር እምነ ሕማሞሙ ዘቦ ቅድመ እለ ይትቃተልዎሙ ።,"And when the LORD raised them up judges, then the LORD was with the judge, and delivered them out of the hand of their enemies all the days of the judge: for it repented the LORD because of their groanings by reason of them that oppressed them and vexed them." +መስፍኑ ግን ከሞተ በኋላ ይመለሱ ነበር፥ ሌሎችንም አማልክት በመከተላቸው እነርሱንም በማምለካቸውና ለእነርሱ በመስገዳቸው አባቶቻቸው አድርገውት ከነበረው የከፋ ያደርጉ ነበር፤ የእልከኝነታ��ውን መንገድና ሥራቸውን አልተዉም ነበር።,ወእምዝ ሶበ ሞተ ውእቱ መስፍን ይገብኡ ካዕበ ወይኤብሱ ፈድፋደ እምነ አበዊሆሙ ወየሐውሩ ወይተልዉ አማልክተ ባዕድ ወያመልክዎሙ ወይሰግዱ ሎሙ ወኢየኀድጉ እከዮሙ ወኢይገብኡ እምነ ፍኖቶሙ እኪት ።,"And it came to pass, when the judge was dead, that they returned, and corrupted themselves more than their fathers, in following other gods to serve them, and to bow down unto them; they ceased not from their own doings, nor from their stubborn way." +የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ እንዲህም አለ። ይህ ሕዝብ ለአባቶቻቸው ያዘዝሁትን ቃል ኪዳን ስለ ተላለፉ፥ ድምፄንም ስላልሰሙ አባቶቻቸውም እንደ ጠበቁ፥,ወተምዕዐ መዐተ እግዚአብሔር ላዕለ እስራኤል ወይቤ እስመ ኀደገ ዝንቱ ሕዝብየ ኪዳንየ ዘአዘዝክዎሙ ለአበዊሆሙ ወኢሰምዑ ቃልየ ፤,"And the anger of the LORD was hot against Israel; and he said, Because that this people hath transgressed my covenant which I commanded their fathers, and have not hearkened unto my voice;" +ይሄዱባት ዘንድ የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ወይም አይጠብቁ እንደ ሆነ እስራኤልን እፈትንባቸው ዘንድ፥ ኢያሱ በሞተ ጊዜ ከተዋቸው አሕዛብ አንዱን ሰው እንኳ ከእንግዲህ ወዲህ ከፊታቸው አላወጣም።,ወአነኒ ኢይደግም እንከ አሰስሎ ብእሴ እምቅድሜሆሙ እምነ አሕዛብ እለ አትረፈ ኢየሱስ ፤,I also will not henceforth drive out any from before them of the nations which Joshua left when he died: +እግዚአብሔርም እነዚህን አሕዛብ አስቀረ፥ ፈጥኖም አላወጣቸውም፥ በኢያሱም እጅ አሳልፎ አልሰጣቸውም።,ወኀደጎሙ ከመ ያመክሮሙ ቦሙ ለእስራኤል እመ የዐቅቡ ፍኖተ እግዚአብሔር ወእመ የሐውሩ ባቲ በከመ ዐቄቡ አበዊሆሙ ወእመ አልቦ ።,"That through them I may prove Israel, whether they will keep the way of the LORD to walk therein, as their fathers did keep it, or not." +ከከነዓናውያንም ጋር መዋጋት ያላወቁትን እስራኤልን በእነርሱ ይፈትናቸው ዘንድ፥ በፊትም ሰልፍን ያልለመዱ የእስራኤል ልጆች ትውልድ መዋጋትን ያውቁና ይማሩ ዘንድ እግዚአብሔር ያስቀራቸው አሕዛብ እነዚህ ናቸው፤,ወኀደጎሙ እግዚአብሔር ለእሉ አሕዛብ ከመ ያመክሮሙ ቦሙ ለእስራኤል ኵሎሙ እለ ኢያእመሩ ኵሎ ፀብኦሙ ለከናአን ።,"Now these are the nations which the LORD left, to prove Israel by them, even as many of Israel as had not known all the wars of Canaan;" +አምስቱ የፍልስጥኤማውያን መኳንንት፥ ከነዓናውያንም ሁሉ፥ ሲዶናውያንም፥ ከበኣልአርሞንዔም ተራራ ጀምሮ እስከ ሐማት መግቢያ ድረስ በሊባኖስ ተራራ የሚኖሩትም ኤዊያውያን።,ዳእሙ በእንተ ትውልዶሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ይምሀርዎሙ ቀትለ ወባሕቱ እለ እምቅድሜሆሙኒ ኢያአመርዎሙ ።,"Only that the generations of the children of Israel might know, to teach them war, at the least such as before knew nothing thereof;" +እግዚአብሔር በሙሴ እጅ ለአባቶቻቸው ያዘዘውን ትእዛዝ መስማታቸው እንዲታወቅ እስራኤል ይፈተኑባቸው ዘንድ እነዚህ ቀሩ።,ለእሉ ኀምስቱ አሕዛበ አሎፍሊ ወኵሉ ከናአን ወሲዶና ወኤዌዎን እለ ይነብሩ ውስተ ኢባኖስ እምነ ደብረ ባላሄርሞን እስከ ሎቤመት ።,"Namely, five lords of the Philistines, and all the Canaanites, and the Sidonians, and the Hivites that dwelt in mount Lebanon, from mount Baalhermon unto the entering in of Hamath." +የእስራኤልም ልጆች በከነዓናውያን በኬጢያውያንም በአሞራውያንም በፌርዛውያንም በኤዊያውያንም በኢያቡሳውያንም መካከል ተቀመጡ።,ወተርፉ ከመ ያመክሮሙ ቦሙ ለእስራኤል ከመ ያእምር እመ ይሰምዑ ትእዛዘ እግዚአብሔር ዘአዘዞሙ ለአበዊሆሙ በእደ ሙሴ ።,"And they were to prove Israel by them, to know whether they would hearken unto the commandments of the LORD, which he commanded their fathers by the hand of Moses." +ሴት ልጆቻቸውንም አገቡአቸው፥ እነርሱም ሴቶች ልጆቻቸውን ለወንዶች ልጆቻቸው ሰጡ፥ አማልክቶቻቸውንም አመለኩ።,ወነበሩ ደቂቀ እስራኤል ማእከለ ከናኔዎን ወኬጤዎን ���አሞሬዎን ወፌሬዜዎን ወኤዌዎን ወኢያቡሴዎን ።,"And the children of Israel dwelt among the Canaanites, Hittites, and Amorites, and Perizzites, and Hivites, and Jebusites:" +የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን ነገር አደረጉ፥ አምላካቸውንም እግዚአብሔርን ረስተው በኣሊምንና አስታሮትን አመለኩ።,ወነሥኡ አዋልዲሆሙ አውሰቡ ወአዋልዲሆሙ ወሀቡ ለደቂቆሙ ወአምለኩ ለአማልክቲሆሙ ።,"And they took their daughters to be their wives, and gave their daughters to their sons, and served their gods." +ስለዚህ የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ በመስጴጦምያ ንጉሥ በኵሰርሰቴም እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ የእስራኤልም ልጆች ለኵሰርሰቴም ስምንት ዓመት ተገዙለት።,ወገብሩ ደቂቀ እስራኤል እኩየ ቅድመ እግዚአብሔር ወረስዕዎ ለእግዚአብሔር አምላኮሙ ወአምለኩ በዓልም ወአምሳሊሆሙ ።,"And the children of Israel did evil in the sight of the LORD, and forgat the LORD their God, and served Baalim and the groves." +የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔርም የሚያድናቸውን አዳኝ የካሌብን የታናሽ ወንድሙን የቄኔዝን ልጅ ጎቶንያልን አስነሣላቸው።,ወተምዕዐ መዐተ እግዚአብሔር ላዕለ እስራኤል ወአግብኦሙ ውስተ እደ ኩሳ አርሳቴም ንጉሠ ሶርያ ዘሜሶጶጦምያ አፍላግ ወተቀንዩ ደቂቀ እስራኤል ለኩሳ አርሳቴም ሰማንተ ዓመተ ።,"Therefore the anger of the LORD was hot against Israel, and he sold them into the hand of Chushanrishathaim king of Mesopotamia: and the children of Israel served Chushanrishathaim eight years." +የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ላይ መጣ፥ በእስራኤልም ላይ ይፈርድ ነበር፤ ለሰልፍ ወጣ፥ እግዚአብሔርም የመስጴጦምያን ንጉሥ ኵሰርሰቴምን በእጁ አሳልፎ ሰጠው፤ እጁም በኵሰርሰቴም ላይ አሸነፈች።,ወገዐሩ ደቂቀ እስራኤል ኀበ እግዚአብሔር ወአቀመ ሎሙ እግዚአብሔር መድኀኒተ ለእስራኤል ወአድኀኖሙ ጎቶንየል ወልደ ቄኔዝ እኁሁ ለካሌብ ዘይንእስ ወተአዘዙ ሎቱ ።,"And when the children of Israel cried unto the LORD, the LORD raised up a deliverer to the children of Israel, who delivered them, even Othniel the son of Kenaz, Caleb's younger brother." +ምድሪቱም አርባ ዓመት ዐረፈች፤ የቄኔዝም ልጅ ጎቶንያል ሞተ።,ወኮነ ላዕሌሁ መንፈሰ እግዚአብሔር ወኰነኖሙ ለእስራኤል ወወፅአ ፀብአ ወአግብኦ እግዚአብሔር ውስተ እዴሁ ለኩሳ አርሳቴም ንጉሠ ሶርያ ።,"And the Spirit of the LORD came upon him, and he judged Israel, and went out to war: and the LORD delivered Chushanrishathaim king of Mesopotamia into his hand; and his hand prevailed against Chushanrishathaim." +የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት እንደ ገና ክፉ ሥራ ሠሩ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ ስለ ሠሩ እግዚአብሔር የሞዓብን ንጉሥ ዔግሎምን በእስራኤል ላይ አበረታባቸው።,ወአዕረፈት ምድር ኀምሳ ዓመተ ወሞተ ጎቶኒየል ወልደ ቄኔዝ ።,And the land had rest forty years. And Othniel the son of Kenaz died. +የአሞንን ልጆችና አማሌቅን ወደ እርሱ ሰበሰበ፤ ሄዶም እስራኤልን መታ፥ ዘንባባም ያለባትን ከተማ ያዙአት።,ወደገሙ ደቂቀ እስራኤል ገቢረ እኩይ ቅድመ እግዚአብሔር ወአጽንዖ እግዚአብሔር ለኤግሎም ንጉሠ ሞአብ ላዕለ እስራኤል እስመ ገብሩ እኪተ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the children of Israel did evil again in the sight of the LORD: and the LORD strengthened Eglon the king of Moab against Israel, because they had done evil in the sight of the LORD." +የእስራኤልም ልጆች ለሞዓብ ንጉሥ ለዔግሎም አሥራ ስምንት ዓመት ተገዙለት።,ወኦስተጋብአ ላዕሌሆሙ ኵሎ ደቂቀ ዐሞን ወዐማሌቅ ወሖረ ወቀተሎሙ ለእስራኤል ወተወርሰ ሀገረ ፊኒቆን ።,"And he gathered unto him the children of Ammon and Amalek, and went and smote Israel, and possessed the city of palm trees." +የእስራኤልም ልጆች ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፤ እግዚአብሔርም ብንያማዊውን የጌራን ልጅ ናዖድን ግራኙን ሰው አዳኝ አስነሣላቸው፤ የእስራኤልም ልጆች በእርሱ እጅ ወደ ሞዓብ ንጉሥ ወደ ዔግሎም ግብር ላኩ።,ወተቀንዩ ደቂቀ እስራኤል ለኤግሎም ንጉሠ ሞአብ ዐሠርተ ወሰማንተ ዓመተ ።,So the children of Israel served Eglon the king of Moab eighteen years. +ናዖድም ሁለት አፍ ያለው ርዝመቱ አንድ ክንድ የሆነ ሰይፍ አበጀ፥ ከልብሱም በታች በቀኝ ጭኑ በኩል አደረገው።,ወገዐሩ ደቂቀ እስራኤል ኀበ እግዚአብሔር ወአቀመ ሎሙ እግዚአብሔር መድኀኒተ ናኦድ ወልደ ጌራ ወልደ ኢያሜኒ ብእሲ ዘክልኤሆን እደዊሁ የማኑ ወፈነዉ ደቂቀ እስራኤል አምኃ ምስሌሁ ለዔግሎም ንጉሠ ሞአብ ።,"But when the children of Israel cried unto the LORD, the LORD raised them up a deliverer, Ehud the son of Gera, a Benjamite, a man lefthanded: and by him the children of Israel sent a present unto Eglon the king of Moab." +ለሞዓብም ንጉሥ ለዔግሎም ግብሩን አቀረበ፤ ዔግሎምም እጅግ ወፍራም ሰው ነበረ።,ወገብረ ሎቱ ናኦድ መጥባሕተ እንተ ክልኤቱ አፈዊሃ እንተ ሥዝር ኑኃ ወቀነታ ታሕተ ቅናቱ ውስተ ሐቌሁ መንገለ የማኑ ።,"But Ehud made him a dagger which had two edges, of a cubit length; and he did gird it under his raiment upon his right thigh." +ግብሩንም ማቅረብ በጨረሰ ጊዜ፥ ግብር የተሸከሙትን ሰዎች ሰደደ።,ወአብአ ሎቱ አምኃሁ ለኤግሎም ንጉሠ ሞአብ ወኤግሎምሰ ቈጢጥ ብእሲ ውእቱ ጥቀ ።,And he brought the present unto Eglon king of Moab: and Eglon was a very fat man. +ናዖድ ግን በጌልገላ ከነበሩት ትክል ድንጋዮች ዘንድ ተመልሶ። ንጉሥ ሆይ፥ የምሥጢር ነገር አለኝ አለ፤ ንጉሡም። ዝም በል አለ፤ በዙሪያውም የቆሙት ሁሉ ወጡ።,ወእምዝ ሶበ ፈጸመ ናኦድ አብኦ ሎቱ አምኃሁ ፈነዎሙ ለእለ ጾሩ አምኃሁ ።,"And when he had made an end to offer the present, he sent away the people that bare the present." +ናዖድም ወደ እርሱ ቀረበ፤ እርሱም በሰገነት ቤት ለብቻው ተቀምጦ ነበር። ናዖድም። የእግዚአብሔር መልእክት ለአንተ አለኝ አለ። ከዙፋኑም ተነሣ።,ወገብአ ኤግሎም እምነ ቤተ አማልክት ምስለ ገልገል ወይቤሎ ናኦድ ብየ ነገረ ኀቤከ ንጉሥ እንተ ባሕቲትከ ወአዘዘ ዔግሎም ይፃእ ኵሉ እምኀቤሁ ወወፅኡ ኵሎሙ እለ ይቀውሙ ኀቤሁ ።,"But he himself turned again from the quarries that were by Gilgal, and said, I have a secret errand unto thee, O king: who said, Keep silence. And all that stood by him went out from him." +ናዖድም ግራ እጁን ዘርግቶ ከቀኝ ጭኑ ሰይፉን ወሰደ፥ ሆዱንም ወጋው፤,ወቦአ ናኦድ ኀቤሁ ወይነብር ውእቱ ባሕቲቱ ውስተ ጽርሑ ወሐጋይ ውእቱ ወይቤሎ ናኦድ ብየ ዘእነግረከ ንጉሥ ወተንሥአ ኤግሎም እምነ መንበሩ ወቀርቦ ።,"And Ehud came unto him; and he was sitting in a summer parlour, which he had for himself alone. And Ehud said, I have a message from God unto thee. And he arose out of his seat." +የሰይፉም እጀታው ደግሞ ከስለቱ በኋላ ገባ፤ ስቡም ስለቱን ከደነው፥ ሰይፉንም ከሆዱ መልሶ አላወጣውም፤ በኋላውም ወጣ።,ወሶበ ተንሥአ አልዐለ ናኦድ እዴሁ እንተ ፀጋም ወመልኀ መጥባሕቶ እምነ ገቦሁ ዘየማን ወረገዞ ውስተ ከርሡ ለኤግሎም ።,"And Ehud put forth his left hand, and took the dagger from his right thigh, and thrust it into his belly:" +ናዖድም ወደ ደርቡ ወጣ፥ የሰገነቱንም ደጅ ዘግቶ ቈለፈው።,ወአብኣ ሎቱ እስከ ለዐታ ወበረሮ እስከ ዘባኑ ወመልኀ መጥባኅቶ እምነ ከርሡ ።,"And the haft also went in after the blade; and the fat closed upon the blade, so that he could not draw the dagger out of his belly; and the dirt came out." +ናዖድም ከሄደ በኋላ ባሪያዎቹ መጡ፤ የሰገነቱም ደጅ ተቈልፎ ባዩ ጊዜ። ምናልባት በሰገነቱ ውስጥ ወገቡን ይሞክር ይሆናል አሉ።,ወወፅአ ናዖድ ጸናፌ ወዐጸወ ኆኅተ ጽርሕ ላዕሌሁ ወቀተረ ።,"Then Ehud went forth through the porch, and shut the doors of the parlour upon him, and locked them." +እስኪያፍሩም ድረስ እጅግ ዘገዩ፤ የሰገነቱንም ደጅ እንዳልከፈተ ባዩ ጊዜ መክፈቻውን ወስደው ከፈቱ፥ እነሆም፥ ጌታቸው በምድር ወድቆ ሞቶም አገኙት።,ወወፂኦ ውእቱ ቦኡ ደቁ ወርእዩ ወረከቡ ኆኅተ ዘጽርሕ ዕጽወ ወይቤሉ ዮጊ ባሕቲቱ ይነብር ጽመ ��ስተ ምግሓሠ ጽርሑ ቅስፈ ።,"When he was gone out, his servants came; and when they saw that, behold, the doors of the parlour were locked, they said, Surely he covereth his feet in his summer chamber." +በዘገዩበትም ጊዜያት ናዖድ ሸሸ፥ ትክል ድንጋዮቹንም አለፈ፥ ወደ ቤይሮታም አመለጠ።,ወፀንሑ እስመ ኀፍሩ ወአልቦ ዘአርኀዎሙ ኆኅተ ጽርሕ ወነሥኡ መርኆ ወአርኀዉ ወረከብዎ ለእግዚኦሙ ውዱቀ ውስተ ምድር ምውተ ።,"And they tarried till they were ashamed: and, behold, he opened not the doors of the parlour; therefore they took a key, and opened them: and, behold, their lord was fallen down dead on the earth." +በመጣም ጊዜ በተራራማው በኤፍሬም አገር ቀንደ መለከት ነፋ፤ የእስራኤልም ልጆች ከእርሱ ጋር ከተራራማው አገር ወረዱ፥ እርሱም በፊታቸው ሄደ።,ወናኦድሰ አምሰጠ እስከ እሙንቱ ይትሀወኩ ወአልቦ ዘአእመሮ ወውእቱሰ ኀለፈ እምነ አማልክቲሆሙ ወአምሰጠ ውስተ ሴይሮታ ።,"And Ehud escaped while they tarried, and passed beyond the quarries, and escaped unto Seirath." +እርሱም። እግዚአብሔር ጠላቶቻችሁን ሞዓባውያንን በእጃችሁ አሳልፎ ሰጥቶአልና ተከተሉኝ አላቸው። ተከትለውትም ወረዱ፥ ወደ ሞዓብም የሚያሻግረውን የዮርዳኖስን መሻገርያ ያዙ፥ ማንንም አላሳለፉም።,ወእምዝ ሶበ በጽሐ ውስተ ምድረ እስራኤል ወነፍኀ ቀርነ በውስተ ደብረ ኤፍሬም ወወረዱ ምስሌሁ እምነ ደብር ደቂቀ እስራኤል ወውእቱ ቅድሜሆሙ ።,"And it came to pass, when he was come, that he blew a trumpet in the mountain of Ephraim, and the children of Israel went down with him from the mount, and he before them." +የዚያን ጊዜም ከሞዓብ አሥር ሺህ የሚያህሉትን፥ ጕልማሶችና ጽኑዓን ሁሉ፥ መቱ፤ አንድ እንኳ አላመለጠም።,ወይቤሎሙ ረዱ ትልውኒ እስመ አግብኦሙ እግዚአብሔር ለፀርነ ውስተ እዴነ ለሞአብ ወወረዱ ወተለውዎ ወበጽሑ ማዕዶተ ዮርዳንስ ዘሞአብ ወኢያብሑ ሰብእ ይዕዱ ።,"And he said unto them, Follow after me: for the LORD hath delivered your enemies the Moabites into your hand. And they went down after him, and took the fords of Jordan toward Moab, and suffered not a man to pass over." +በዚያም ቀን ሞዓብ ከእስራኤል እጅ በታች ተዋረደ፤ ምድሪቱም ሰማንያ ዓመት ዐረፈች።,ወቀተልዎሙ ለሞአብ በእማንቱ መዋዕል የአክል እልፈ ብእሴ ኵሎ መስተቃትላነ ወኵሎ ዕደወ ኀይሎሙ ወአልቦ ዘአምሰጠ እምኔሆሙ ወኢ፩ብእሲ ።,"And they slew of Moab at that time about ten thousand men, all lusty, and all men of valour; and there escaped not a man." +ከእርሱም በኋላ የዓናት ልጅ ሰሜጋር ተነሣ፥ ከፍልስጥኤማውያንም ስድስት መቶ ሰው በበሬ መውጊያ ገደለ፤ እርሱም ደግሞ እስራኤልን አዳነ።,ወገብኡ ሞአብ በእማንቱ መዋዕል ውስተ እዴሆሙ ለእስራኤል ወአዕረፈት ምድር ሰማንያ ዓመተ ወኰነኖሙ ናኦድ እስከ ሞተ ።,So Moab was subdued that day under the hand of Israel. And the land had rest fourscore years. +የኤፍሬም ሰዎች ተሰበሰቡ፥ ወደ ጻፎንም ተሻግረው ዮፍታሔን። ከአሞን ልጆች ጋር ለመዋጋት ስታልፍ ከአንተ ጋር እንድንሄድ ስለ ምን አልጠራኸንም? ቤትህን በአንተ ላይ በእሳት እናቃጥለዋለን አሉት።,ወተጋብኡ ደቂቀ ኤፍሬም ወመጽኡ ውስተ ሴፊና ወይቤልዎ ለይፍታሔ ለምንት ሖርከ ትትቃተሎሙ ለደቂቀ ዐሞን ወኢጸዋዕከነ ከመ ንሑር ምስሌከ ፤ ናውዒ ቤተከ ላዕሌከ በእሳት ።,"And the men of Ephraim gathered themselves together, and went northward, and said unto Jephthah, Wherefore passedst thou over to fight against the children of Ammon, and didst not call us to go with thee? we will burn thine house upon thee with fire." +ዮፍታሔም። ከአሞን ልጆች ጋር ለእኔና ለሕዝቤ ጽኑ ጠብ ነበረን፤ በጠራኋችሁም ጊዜ ከእጃቸው አላዳናችሁኝም።,ወይቤሎሙ ይፍታሔ ብእሲ ግፉዕ አነ ወሕዝብየ ወደቂቀ ዐሞን ሣቀዩነ ጥቀ ወጸራኅነ ለክሙ ወኢያድኀንክሙነ እምነ እዴሆሙ ።,"And Jephthah said unto them, I and my people were at great strife with the children of Ammon; and when I called you, ye delivered me not out of their hands." +እንዳላዳናችሁኝም ባየሁ ጊዜ ነፍሴን ��እጄ አድርጌ በአሞን ልጆች ላይ አለፍሁ፥ እግዚአብሔርም በእጄ አሳልፎ ሰጣቸው፤ ለምንስ ዛሬ ልትወጉኝ ወደ እኔ መጣችሁ? አላቸው።,ወሶበ ርኢኩ ከመ አልቦ ዘያድኅን አግባእክዋ ለነፍስየ ውስተ እዴየ ወዐደውኩ ኀበ ደቂቀ ዐሞን ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ቅድሜየ ወለምንት ዐረግሙ ኀቤየ ዮም ትትቃተሉኒ ።,"And when I saw that ye delivered me not, I put my life in my hands, and passed over against the children of Ammon, and the LORD delivered them into my hand: wherefore then are ye come up unto me this day, to fight against me?" +ዮፍታሔም የገለዓድን ሰዎች ሁሉ ሰበሰበ፥ ከኤፍሬምም ጋር ተዋጋ፤ ኤፍሬምም። ገለዓዳውያን ሆይ፥ እናንተ በኤፍሬምና በምናሴ መካከል የተቀመጣችሁት ከኤፍሬም ሸሽታችሁ ነው ስላሉ የገለዓድ ሰዎች ኤፍሬምን መቱ።,ወአስተጋብኦሙ ይፍታሔ ለኵሉ ሰብአ ገላአድ ወተቃተሎሙ ለኤፍሬም ወቀተልዎሙ ሰብአ ገላአድ ለኤፍሬም ፤ እስመ ይቤልዎሙ ድኁናነ ኤፍሬም ።,"Then Jephthah gathered together all the men of Gilead, and fought with Ephraim: and the men of Gilead smote Ephraim, because they said, Ye Gileadites are fugitives of Ephraim among the Ephraimites, and among the Manassites." +ገለዓዳውያንም ኤፍሬም የሚያልፍበትን የዮርዳኖስን መሻገሪያ ያዙባቸው፤ የሸሸም የኤፍሬም ሰው። ልለፍ ባለ ጊዜ፥ የገለዓድ ሰዎች። አንተ ኤፍሬማዊ ነህን? አሉት፤ እርሱም። አይደለሁም ቢል፥,ወበጽሕዎሙ በማእከለ መናሴ ሰብአ ገላአድ በውስተ ማዕዶተ ዮርዳንስ ዘኤፍሬም ወእምዝ ሶበ ይቤሉ ድኁናነ ኤፍሬም ንዕዱ ይቤልዎሙ ሰብአ ገላአድ አንትሙኒ ቦኑ እምነ ኤፍሬም አንትሙ ወይቤሉ ኢኮነ ።,"And the Gileadites took the passages of Jordan before the Ephraimites: and it was so, that when those Ephraimites which were escaped said, Let me go over; that the men of Gilead said unto him, Art thou an Ephraimite? If he said, Nay;" +እነርሱ። አሁን ሺቦሌት በል አሉት፤ እርሱም አጥርቶ መናገር አልቻለምና። ሲቦሌት አለ፤ ይዘውም በዮርዳኖስ መሻገሪያ አረዱት፤ በዚያም ጊዜ ከኤፍሬም አርባ ሁለት ሺህ ሰዎች ወደቁ።,ወይቤልዎሙ በሉ ማሕፀን ወአበዩ ብሂለ ወአኀዝዎሙ ወቀተልዎሙ በውስተ ማዕዶተ ዮርዳንስ ወወድቁ እምነ ኤፍሬም ይእተ አሚረ አርባዕቱ እልፍ ወዕሥራ ምእት ።,"Then said they unto him, Say now Shibboleth: and he said Sibboleth: for he could not frame to pronounce it right. Then they took him, and slew him at the passages of Jordan: and there fell at that time of the Ephraimites forty and two thousand." +ዮፍታሔም በእስራኤል ላይ ስድስት ዓመት ፈረደ። ገለዓዳዊውም ዮፍታሔ ሞተ፥ ከገለዓድም ከተሞች በአንዲቱ ተቀበረ።,ወኰነኖሙ ለእስራኤል ይፍታሔ ስድስተ ዓመተ ወሞተ ይፍታሔ ገለአዳዊ ወተቀብረ ውስተ ሀገሩ ገላአድ ።,"And Jephthah judged Israel six years. Then died Jephthah the Gileadite, and was buried in one of the cities of Gilead." +ከእርሱም በኋላ የቤተ ልሔሙ ኢብጻን በእስራኤል ላይ ፈራጅ ሆነ።,ወኰነኖሙ ለእስራኤል እምድኅሬሁ ሔሴቦን ዘእምነ ቤተ ልሔም ።,And after him Ibzan of Bethlehem judged Israel. +ሠላሳም ወንዶች ልጆችና ሠላሳ ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ ሠላሳ ሴቶች ልጆቹንም ወደ ውጭ አገር ዳረ፤ ለወንዶች ልጆቹም ከውጭ አገር ሴቶች ልጆችን አመጣ። በእስራኤልም ላይ ሰባት ዓመት ፈረደ።,ወወለደ ፴ደቂቀ ወ፴አዋልደ እለ አስተዋሰበ አፍአ ወ፴አንስተ ነሥአ ለደቂቁ እምነ አፍአ ወኰነኖሙ ለእስራኤል ፯ዓመተ ።,"And he had thirty sons, and thirty daughters, whom he sent abroad, and took in thirty daughters from abroad for his sons. And he judged Israel seven years." +ኢብጻንም ሞተ፥ በቤተ ልሔምም ተቀበረ።,ወሞተ ሔሴቦን ወተቀብረ ውስተ ቤተ ልሔም ።,"Then died Ibzan, and was buried at Bethlehem." +ከእርሱም በኋላ ዛብሎናዊው ኤሎም በእስራኤል ላይ ፈራጅ ሆነ፤ እርሱም በእስራኤል ላይ አሥር ዓመት ፈረደ።,ወኰነኖሙ እምድኅሬሁ ለእስራኤል ኤሎም ዛቡሎናዊ ወኰነኖሙ ለእስራኤል ፲ዓመተ ።,"And after him Elon, a Zebulonite, judged Israel; and he judged Israel ten years." +ዛብሎናዊውም ኤሎም ሞተ፥ በዛብሎንም ምድር ባለችው በኤሎም ተቀበረ።,ወሞተ ኤሎም ዛቡሎናዊ በኤሎም ወቀበርዎ ውስተ ምድረ ዛቡሎን ።,"And Elon the Zebulonite died, and was buried in Aijalon in the country of Zebulun." +ከእርሱም በኋላ የጲርዓቶናዊው የሂሌል ልጅ ዓብዶን በእስራኤል ላይ ፈራጅ ሆነ።,ወኰነኖሙ ለእስራኤል እምድኅሬሁ ለቦን ኤፍራታዊ ።,"And after him Abdon the son of Hillel, a Pirathonite, judged Israel." +አርባም ልጆች ሠላሳም የልጅ ልጆች ነበሩት፤ በሰባም አህያ ግልገሎች ላይ ይቀመጡ ነበር። በእስራኤልም ላይ ስምንት ዓመት ፈረደ።,ወተወልዱ ሎቱ ፵ደቂቅ ወ፴ደቂቀ ደቂቁ ወይጼዐኑ ላዕለ ፸አዕዱግ ወኰነኖሙ ለእስራኤል ሰመንተ ዓመተ ።,"And he had forty sons and thirty nephews, that rode on threescore and ten ass colts: and he judged Israel eight years." +የጲርዓቶናዊውም የሂሌል ልጅ ዓብዶን ሞተ፥ በተራራማውም በአማሌቃውያን ምድር በኤፍሬም ባለችው በጲርዓቶን ተቀበረ። a,ወሞተ ለቦን ወልደ ኤሎም ኤፍራቶናዊ ወቀበርዎ ውስተ ኤፍራት ውስተ ምድረ ኤፍሬም ውስተ ደብረ ለነቅ ።,"And Abdon the son of Hillel the Pirathonite died, and was buried in Pirathon in the land of Ephraim, in the mount of the Amalekites." +ከአቤሜሌክም በኋላ ከይሳኮር ነገድ የሆነ የዱዲ ልጅ የፎሖ ልጅ ቶላ እስራኤልን ለማዳን ተነሣ፤ በተራራማውም በኤፍሬም አገር ባለችው በሳምር ተቀምጦ ነበር።,ወቆመ እምድኅረ አቢሜሌክ ዘያድኅኖሙ ለእስራኤል ቶላ ወልደ ፉሐ ወልደ እኁሁ ለአቡሁ ብእሲ ዘእምነ ይስካር ወውእቱሰ ይነብር ውስተ ሰማርያ ውስተ ደብረ ኤፍሬም ።,"And after Abimelech there arose to defend Israel Tola the son of Puah, the son of Dodo, a man of Issachar; and he dwelt in Shamir in mount Ephraim." +በእስራኤልም ላይ ሀያ ሦስት ዓመት ፈረደ፤ ሞተም፥ በሳምርም ተቀበረ።,ወኰነኖሙ ለእስራኤል ዕሥራ ወሠለስተ ዓመተ ወሞተ ወተቀብረ ውስተ ሰማርያ ።,"And he judged Israel twenty and three years, and died, and was buried in Shamir." +ከእርሱም በኋላ ገለዓዳዊው ኢያዕር ተነሣ፥ በእስራኤልም ላይ ሀያ ሁለት ዓመት ፈረደ።,ወቆመ እምድኅሬሁ ኢይእር ገላአዳዊ ወኰነኖሙ ለእስራኤል ዕሥራ ወክልኤተ ዓመተ ።,"And after him arose Jair, a Gileadite, and judged Israel twenty and two years." +በሠላሳ የአህያ ግልገሎች ይቀመጡ የነበሩ ሠላሳ ልጆችም ነበሩት፤ ለእነርሱም እስከ ዛሬ ድረስ የኢያዕር መንደሮች የተባሉ በገለዓድ ምድር ያሉ ሠላሳ ከተሞች ነበሩአቸው።,ወቦ ሠላሳ ወክልኤተ ደቂቀ ወይጼዐኑ ላዕለ ሠላሳ ወክልኤቱ አእዱግ ወቦሙ ሠላሳ ወክልኤቱ አህጉረ ወሰመዮን ዳብራተ ዘኢያኢር እስከ ዮም ወሀለዋ ውስተ ገላአድ ።,"And he had thirty sons that rode on thirty ass colts, and they had thirty cities, which are called Havothjair unto this day, which are in the land of Gilead." +ኢያዕርም ሞተ፥ በቃሞንም ተቀበረ።,ወሞተ ኢያኢር ወተቀብረ ውስተ ረሞ ።,"And Jair died, and was buried in Camon." +የእስራኤልም ልጆች በእግዚአብሔር ፊት እንደ ገና ክፉ ሥራ ሠሩ በኣሊምንና አስታሮትን የሶርያንም አማልክት፥ የሲዶናንም አማልክት፥ የሞዓብንም አማልክት፥ የአሞንንም ልጆች አማልክት፥ የፍልስጥኤማውያንንም አማልክት አመለኩ፤ እግዚአብሔርንም ተዉ፥ አላመለኩትምም።,ወደገሙ ደቂቀ እስራኤል ገቢረ እኩይ ቅድመ እግዚአብሔር ወአምለክዎ ለበዓልም ወለአስጠሮት ወአማልክተ ሶርያ ወአማልክተ ሲዶና ወአማልክተ ሞአብ ወአማልክተ ደቂቀ ዐሞን ወአማልክተ ኢሎፍሊ ወኀደግዎ ለእግዚአብሔር ወኢተቀንዩ ሎቱ ።,"And the children of Israel did evil again in the sight of the LORD, and served Baalim, and Ashtaroth, and the gods of Syria, and the gods of Zidon, and the gods of Moab, and the gods of the children of Ammon, and the gods of the Philistines, and forsook the LORD, and served not him." +የእግዚአብሔርም ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ በፍልስጥኤማውያንና በአሞን ልጆች እጅ አሳልፎ ሰጣቸው።,ወተምዕዐ መዐተ እግዚአብሔር ላዕለ እስራኤል ወአግብኦሙ ውስተ እደ ኢሎፍሊ ወውስተ እዴሆሙ ለደቂቀ ዐሞን ።,"And the anger of the LORD was hot against Israel, and he sold them into the hands of the Philistines, and into the hands of the children of Ammon." +በዚያም ዓመት የእስራኤልን ልጆች ሥቃይ አበዙባቸው፤ በዮርዳኖስ ማዶ በአሞራውያን አገር በገለዓድ ውስጥ ያሉትን የእስራኤልን ልጆች ሁሉ አሥራ ስምንት ዓመት ተጋፉአቸው።,ወሣቀይዎሙ ወአጠቅዎሙ ለደቂቀ እስራኤል በማዕዶተ ዮርዳንስ በምድረ አሞሬዎን በገላአድ ።,"And that year they vexed and oppressed the children of Israel: eighteen years, all the children of Israel that were on the other side Jordan in the land of the Amorites, which is in Gilead." +የአሞንም ልጆች ከይሁዳ ከብንያምና ከኤፍሬም ቤት ጋር ደግሞ ሊዋጋ ዮርዳኖስን ተሻገሩ፤ እስራኤልም እጅግ ተጨነቁ።,ወዐደዉ ደቂቀ ዐሞን ዮርዳንስ ይትቃተልዎሙ ለይሁዳ ወለብንያም ወለቤተ ኤፍሬም ወተሣቀዩ ደቂቀ እስራኤል ጥቀ ።,"Moreover the children of Ammon passed over Jordan to fight also against Judah, and against Benjamin, and against the house of Ephraim; so that Israel was sore distressed." +የእስራኤልም ልጆች። አምላካችንን ትተን በኣሊምን አምልከናልና አንተን በድለናል ብለው ወደ እግዚአብሔር ጮኹ።,ወገዐሩ ደቂቀ እስራኤል ኀበ እግዚአብሔር ወይቤሉ አበስነ ለከ እስመ ኀደግናከ አምላክነ ወአምለክናሆሙ ለበዓልም ።,"And the children of Israel cried unto the LORD, saying, We have sinned against thee, both because we have forsaken our God, and also served Baalim." +እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልጆች አላቸው። ግብፃውያን፥ አሞራውያንም፥ የአሞንም ልጆች፥,ወይቤሎሙ እግዚአብሔር ለደቂቀ እስራኤል አኮኑ ግብጽ ወአሞሬዎን ወደቂቀ ዐሞን ወሞአብ ወኢሎፍሊ ፤,"And the LORD said unto the children of Israel, Did not I deliver you from the Egyptians, and from the Amorites, from the children of Ammon, and from the Philistines?" +ፍልስጥኤማውያንም፥ ሲዶናውያንም፥ አማሌቃውያንም፥ ማዖናውያንም አላስጨነቋችሁምን? ወደ እኔም ጮኻችሁ፥ እኔም ከእጃቸው አዳንኋችሁ።,ወሲዶና ወምድያም ወዐማሌቅ ሣቀዩክሙ ወገዐርክሙ ኀቤየ ወአድኀንኩክሙ እምእዴሆሙ ።,"The Zidonians also, and the Amalekites, and the Maonites, did oppress you; and ye cried to me, and I delivered you out of their hand." +እናንተ ግን ተዋችሁኝ ሌሎችንም አማልክት አመለካችሁ፤ ስለዚህም ደግሞ አላድናችሁም።,ወአንትሙሰ ኀደግሙኒ ወአምለክሙ ባዕደ አማልክተ ፤ በበይነ ዝንቱ ኢያድኅነክሙ ።,"Yet ye have forsaken me, and served other gods: wherefore I will deliver you no more." +ሄዳችሁም የመረጣችኋቸውን አማልክት ጥሩ፤ እነርሱም በመከራችሁ ጊዜ ያድኑአችሁ።,ሑሩ ጽርሑ ኀበ አማልክት እለ ኀሬክሙ ለክሙ ወያድኅኑክሙ በመዋዕለ ምንዳቤክሙ ።,Go and cry unto the gods which ye have chosen; let them deliver you in the time of your tribulation. +የእስራኤልም ልጆች እግዚአብሔርን። እኛ ኃጢአትን ሠርተናል፤ አንተ ደስ የሚያሰኝህን አድርግብን ዛሬ ግን፥ እባክህ፥ አድነን አሉት።,ወይቤልዎ ደቂቀ እስራኤል ለእግዚአብሔር አበስነ ረስየነ ዘከመ ትፈቅድ ቅድሜከ ወባሕቱ እግዚኦ አድኅነነ በዛቲ ዕለት ።,"And the children of Israel said unto the LORD, We have sinned: do thou unto us whatsoever seemeth good unto thee; deliver us only, we pray thee, this day." +ሌሎችንም አማልክት ከመካከላቸው አስወገዱ፥ እግዚአብሔርንም አመለኩ፤ ነፍሱም ስለ እስራኤል ጕስቍልና አዘነች።,ወአሰሰሉ አማልክተ ባዕድ እምነ ማእከሎሙ ወአምለክዎ ለእግዚአብሔር ወአሥመርዎ ወዐንበዙ እምነ ሥቃይ እስራኤል ።,"And they put away the strange gods from among them, and served the LORD: and his soul was grieved for the misery of Israel." +የአሞንም ልጆች ተሰብስበው በገለዓድ ሰፈሩ። የእስራኤልም ልጆች ተሰብስበው በምጽጳ ሰፈሩ።,ወዐርጉ ደቂቀ ዐሞን ወኀደሩ ውስተ ገላአድ ወወፅኡ ደቂቀ እስራኤል ወኀደሩ ውስተ ምድረ መሴፋ ።,"Then the children of Ammon were gathered together, and encamped in Gilead. And the children of Israel assembled themselves together, and encamped in Mizpeh." +ሕዝቡም፥ የገለዓድ አለቆች፥ እርስ በእርሳቸው። ከአሞን ልጆች ጋር መዋጋት የሚጀምር ማን ነው? እርሱ በገለዓድ ሰዎች ሁሉ ላይ አለቃ ይሆናል አሉ። a,ወተባሀሉ መላእክተ ሕዝበ ገላአድ በበ በይናቲሆሙ መኑ ብእሲ ዘይእኅዝ ይትቃተሎሙ ለነ ለደቂቀ ዐሞን ወይኩን ርኡሰ ለኵሉ እለ ይነብሩ ውስተ ገላአድ ።,"And the people and princes of Gilead said one to another, What man is he that will begin to fight against the children of Ammon? he shall be head over all the inhabitants of Gilead." +ገለዓዳዊውም ዮፍታሔ ጽኑዕ ኃያል ሰው የጋለሞታ ሴትም ልጅ ነበረ። ገለዓድም ዮፍታሔን ወለደ።,ወይፍታሔ ገለአዳዊ ጽኑዕ ወኀያል ወወልደ ብእሲት ዘማ ውእቱ ወወለደቶ ለይፍታሔ ለገላአድ ።,"Now Jephthah the Gileadite was a mighty man of valour, and he was the son of an harlot: and Gilead begat Jephthah." +የገለዓድም ሚስት ወንዶች ልጆችን ወለደችለት፤ ልጆችዋም ባደጉ ጊዜ ዮፍታሔን። የልዩ ሴት ልጅ ነህና በአባታችን ቤት አትወርስም ብለው አሳደዱት።,ወወለደት ሎቱ ለገላአድ ደቂቀ ብእሲቱ አግዓዚት ወልህቁ ደቂቃ ለይእቲ ብእሲት ወአውፅእዎ ለይፍታሔ ወይቤልዎ ኢትወርስ ውስተ ቤተ አቡነ እስመ ወልደ ካልእት ብእሲት አንተ ።,"And Gilead's wife bare him sons; and his wife's sons grew up, and they thrust out Jephthah, and said unto him, Thou shalt not inherit in our father's house; for thou art the son of a strange woman." +ዮፍታሔም ከወንድሞቹ ፊት ሸሽቶ በጦብ ምድር ተቀመጠ፤ ምናምንቴዎችም ሰዎች ተሰብስበው ዮፍታሔን ተከተሉት።,ወሖረ ይፍታሔ እምነ ገጸ አኀዊሁ ወነበረ ውስተ ምድረ ጦፍ ወይፀመድዎ ለይፍታሔ ሰብእ ነዳያን ወየሐውሩ ምስሌሁ ።,"Then Jephthah fled from his brethren, and dwelt in the land of Tob: and there were gathered vain men to Jephthah, and went out with him." +ከዚያም ወራት በኋላ የአሞን ልጆች ከእስራኤል ጋር ይዋጉ ነበር።,ወእምድኅረ መዋዕል ተቃተልዎሙ ደቂቀ ዐሞን ለእስራኤል ።,"And it came to pass in process of time, that the children of Ammon made war against Israel." +የአሞንም ልጆች ከእስራኤል ጋር በተዋጉ ጊዜ የገለዓድ ሽማግሌዎች ዮፍታሔን ከጦብ ምድር ለማምጣት ሄዱ።,ወሖሩ ሊቃናተ ገላአድ ይንሥእዎ ለይፍታሔ እምድረ ጦፍ ።,"And it was so, that when the children of Ammon made war against Israel, the elders of Gilead went to fetch Jephthah out of the land of Tob:" +ዮፍታሔንም። ና፥ ከአሞን ልጆች ጋር እንድንዋጋ አለቃችን ሁን አሉት።,ወይቤልዎ ለይፍታሔ ነዐ ወትኩነነ መስፍነ ወንትቃተሎሙ ለደቂቀ ዐሞን ።,"And they said unto Jephthah, Come, and be our captain, that we may fight with the children of Ammon." +ዮፍታሔም የገለዓድን ሽማግሌዎች። የጠላችሁኝ ከአባቴም ቤት ያሳደዳችሁኝ እናንተ አይደላችሁምን? አሁን በተጨነቃችሁ ጊዜ ለምን ወደ እኔ መጣችሁ? አላቸው።,ወይቤሎሙ ይፍታሔ ለሊቃናተ ገላአድ አኮኑ አንትሙ ጸላእክሙኒ ወአውፃእክሙኒ እምነ ቤተ አቡየ ወአውፃእክሙኒ እምኀቤክሙ ለምንት እንከ መጻእክሙ ኀቤየ ይእዜ ሶበ ተመንደብክሙ ።,"And Jephthah said unto the elders of Gilead, Did not ye hate me, and expel me out of my father's house? and why are ye come unto me now when ye are in distress?" +የገለዓድም ሽማግሌዎች ዮፍታሔን። ከእኛ ጋር እንድትወጣ፥ ከአሞንም ልጆች ጋር እንድትዋጋ፥ ስለዚህ አሁን ወደ አንተ ተመልሰን መጣን፤ በገለዓድም ሰዎች ሁሉ ላይ አለቃችን ትሆናለህ አሉት።,ወይቤልዎ ሊቃናተ ገላአድ ለይፍታሔ አኮ ከመዝ ፤ መጻእነ ኀቤከ ከመ ትሑር ምስሌነ ወትትቃተል ለነ ምስለ ደቂቀ ዐሞን ወትኩነነ ርእሰ ለኵሉ እለ ይነብሩ ውስተ ገላአድ ።,"And the elders of Gilead said unto Jephthah, Therefore we turn again to thee now, that thou mayest go with us, and fight against the children of Ammon, and be our head over all the inhabitants of Gilead." +ዮፍታሔም የገለዓድን ሽማግሌዎች። ከአሞን ልጆች ጋር ለመዋጋት ወደ አገሬ ብትመልሱኝ፥ እግዚአብሔርም በእጄ አሳል��� ቢሰጣቸው፥ እኔ አለቃችሁ እሆናለሁን? አላቸው።,ወይቤሎሙ ይፍታሔ ለሊቃናተ ገላአድ እመ ትነሥኡኒ አንትሙ ከመ እትቃተሎሙ ለደቂቀ ዐሞን እምከመ አግብኦሙ እግዚአብሔር ቅድሜየ አነ እከውነክሙ ርእሰ ።,"And Jephthah said unto the elders of Gilead, If ye bring me home again to fight against the children of Ammon, and the LORD deliver them before me, shall I be your head?" +የገለዓድም ሽማግሌዎች ዮፍታሔን። እግዚአብሔር በመካከላችን ምስክር ይሁን፤ በእርግጥ እንደ ቃልህ እናደርጋለን አሉት።,ወይቤልዎ ሊቃናተ ገላአድ ለይፍታሔ እግዚአብሔር ስምዕነ በማእከሌነ ከመ በከመ ትቤ ከማሁ ንገብር ።,"And the elders of Gilead said unto Jephthah, The LORD be witness between us, if we do not so according to thy words." +ዮፍታሔም ከገለዓድ ሽማግሌዎች ጋር ሄደ፥ ሕዝቡም በላያቸው ራስና አለቃ አደረጉት፤ ዮፍታሔም ቃሉን ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት በምጽጳ ተናገረ።,ወሖረ ይፍታሔ ምስለ ሊቃናተ ገላአድ ወሤምዎ ሕዝብ ሎሙ ርእሰ ከመ ይኩኖሙ መስፍነ ወነገረ ይፍታሔ ኵሎ ቃሎ ቅድመ እግዚአብሔር በመሴፋ ።,"Then Jephthah went with the elders of Gilead, and the people made him head and captain over them: and Jephthah uttered all his words before the LORD in Mizpeh." +ዮፍታሔም ወደ አሞን ልጆች ንጉሥ። አገሬን ለመውጋት ወደ እኔ የምትመጣ አንተ ከእኔ ጋር ምን አለህ? ብሎ መልክተኞችን ላከ።,ወፈነወ ይፍታሔ መላእክተ ኀበ ንጉሦሙ ለደቂቀ ዐሞን እንዘ ይብል ምንትአ ብከአ ምስሌየአ ከመአ ትምጻእአ ትትቃተለኒአ ውስተአ ብሔርየአ ።,"And Jephthah sent messengers unto the king of the children of Ammon, saying, What hast thou to do with me, that thou art come against me to fight in my land?" +የአሞንም ልጆች ንጉሥ የዮፍታሔን መልክተኞች። እስራኤል ከግብፅ በወጣ ጊዜ ከአርኖን ጀምሮ እስከ ያቦቅና እስከ ዮርዳኖስ ድረስ ምድሬን ስለ ወሰደ ነው፤ አሁንም በሰላም መልሱልኝ ብሎ መለሰላቸው።,ወይቤ ንጉሦሙ ለደቂቀ ዐሞን ለእለ ለአከ ይፍታሔ እስመአ ነሥኡአ እስራኤል ምድርየ አመ የዐርጉ እምነ ግብጽ እምነ ዐርኖን እስከ ኢያቦቅ ወእስከ ዮርዳንስ ወይእዜኒ አግብእአ ሊተአ በሰላምአ ወገብኡ እለ ለአከ ይፍታሔ ኀቤሁ ለይፍታሔ ።,"And the king of the children of Ammon answered unto the messengers of Jephthah, Because Israel took away my land, when they came up out of Egypt, from Arnon even unto Jabbok, and unto Jordan: now therefore restore those lands again peaceably." +ዮፍታሔም ወደ አሞን ልጆች ንጉሥ መልክተኞችን እንደ ገና ላከ፥,ወፈነወ ዓዲ ይፍታሔ ሐዋርያተ ኀበ ንጉሦሙ ለደቂቀ ዐሞን ።,And Jephthah sent messengers again unto the king of the children of Ammon: +እንዲህም አለው። ዮፍታሔ እንዲህ ይላል። እስራኤል የሞዓብን ምድር የአሞንንም ልጆች ምድር አልወሰደም፤,ወይቤሎ ከመዝ ይፍታሔ ይቤ ኢነሥአአ እስራኤልአ ምድረከ ዘሞአብ ወምድረ ደቂቀ ዐሞን አመ ዐርጉ እምነ ግብጽ ።,"And said unto him, Thus saith Jephthah, Israel took not away the land of Moab, nor the land of the children of Ammon:" +ነገር ግን ከግብፅ በወጣ ጊዜ፥ እስራኤልም በምድረ በዳ በኩል ወደ ኤርትራ ባሕር በሄደ ጊዜ፥ ወደ ቃዴስም በደረሰ ጊዜ፥,አላ ሖሩ እስራኤል ውስተ ገዳም እስከ ባሕረ ኤርትራ ወበጽሑ እስከ ቃዴስ ።,"But when Israel came up from Egypt, and walked through the wilderness unto the Red sea, and came to Kadesh;" +እስራኤል ወደ ኤዶምያስ ንጉሥ። በምድርህ እንዳልፍ፥ እባክህ፥ ፍቀድልኝ ብሎ መልክተኞችን ላከ፤ የኤዶምያስም ንጉሥ አልሰማም። እንዲሁም ወደ ሞዓብ ንጉሥ ላከ፥ እርሱም አልፈቀደም።,ወፈነወ እስራኤል ሐዋርያተ ኀበ ንጉሠ ኤዶም እንዘ ይብል አኅልፈኒአ እንተአ ምድርከአ ወአበየ ንጉሠ ኤዶም ወኀበኒ ንጉሠ ሞአብ ለአከ ወአበየ ወነበረ እስራኤል ውስተ ቃዴስ ።,"Then Israel sent messengers unto the king of Edom, saying, Let me, I pray thee, pass through thy land: but the king of Edom would not hearken thereto. And in like manner they sent unto the king of Moab: but he would not consent: and Israel abode in Kadesh." +እስራኤልም በቃዴስ ተቀመጠ። በምድረ በዳም በኩል ሄዱ፥ የኤዶምያስንና የሞዓብንም ምድር ዞሩ፤ ከሞዓብ ምድርም በምሥራቅ በኩል መጡ በአርኖንም ማዶ ሰፈሩ፤ አርኖንም የሞዓብ ድንበር ነበረና የሞዓብን ድንበር አላለፉም።,ወኀለፈ እንተ ገዳም ወዖዱ ምድረ ኤደም ወምድረ ሞአብ ወበጽሑ መንገለ ጽባሒሁ ለምድረ ሞአብ ወኀደሩ ውስተ ማዕዶተ አርኖን ወኢቦኡ ውስተ ደወለ ሞአብ እስመ አርኖን ይእቲ ደወሎሙ ለሞአብ ።,"Then they went along through the wilderness, and compassed the land of Edom, and the land of Moab, and came by the east side of the land of Moab, and pitched on the other side of Arnon, but came not within the border of Moab: for Arnon was the border of Moab." +እስራኤልም ወደ አሞራዊው ወደ ሐሴቦን ንጉሥ ወደ ሴዎን መልክተኞችን ላከ፤ እስራኤልም። በምድርህ በኩል ወደ ስፍራችን፥ እባክህ፥ አሳልፈን አለው።,ወፈነወ እስራኤል ሐዋርያተ ኀበ ሴዎን ንጉሠ ሔሴቦን አሞራዊ ወይቤሎ እስራኤል አኅልፈኒአ እንተአ ምድርከአ እስከአ ብሔርየአ ።,"And Israel sent messengers unto Sihon king of the Amorites, the king of Heshbon; and Israel said unto him, Let us pass, we pray thee, through thy land into my place." +ሴዎንም እስራኤል በድንበሩ እንዲያልፍ አላመነውም ነበር፤ ነገር ግን ሴዎን ሕዝቡን ሁሉ ሰበሰበ፥ በያሀጽም ሰፈረ፥ ከእስራኤልም ጋር ተዋጋ።,ወአበየ ሴዎን አኅልፎቶሙ ለእስራኤል እንተ ደወሉ ወአስተጋብአ ሴዎን ሕዝቦ ወኀደረ ውስተ ኢያሴር ወተቃተሎሙ ለእስራኤል ።,"But Sihon trusted not Israel to pass through his coast: but Sihon gathered all his people together, and pitched in Jahaz, and fought against Israel." +የእስራኤልም አምላክ እግዚአብሔር ሴዎንና ሕዝቡን ሁሉ በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጠ፥ መቱአቸውም፤ እስራኤልም በዚያ ምድር ተቀምጠው የነበሩትን የአሞራውያንን ምድር ሁሉ ወረሰ።,ወአግብኦሙ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ለሴዎን ወለኵሉ ሕዝቡ ውስተ እዴሆሙ ለእስራኤል ወቀተልዎሙ ወተወርስዎሙ እስራኤል ኵሎ ምድሮሙ ለአሞሬዎን እለ ይነብሩ ውስተ ይእቲ ምድር ።,"And the LORD God of Israel delivered Sihon and all his people into the hand of Israel, and they smote them: so Israel possessed all the land of the Amorites, the inhabitants of that country." +ከአርኖንም እስከ ያቦቅ ድረስ ከምድረ በዳውም እስከ ዮርዳኖስ ድረስ የአሞራውያንን ምድር ሁሉ ወረሱ።,ወተወርሱ ኵሎ ደወሎሙ ለአሞሬዎን እምነ አርኖን እስከ ኢያቦቅ ወእምነ ገዳም እስከ ዮርዳንስ ።,"And they possessed all the coasts of the Amorites, from Arnon even unto Jabbok, and from the wilderness even unto Jordan." +የእስራኤልም አምላክ እግዚአብሔር ከሕዝቡ ከእስራኤል ፊት አሞራውያንን አስወገደ፤ አንተም ምድሩን ትወርሳለህን?,ወይእዜኒ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል አሰሰሎሙ ለአሞሬዎን እምነ ቅድመ ገጾሙ ለእስራኤል ወአንተኑ ትትወረስ በእብሬትከ ።,"So now the LORD God of Israel hath dispossessed the Amorites from before his people Israel, and shouldest thou possess it?" +አምላክህ ካሞሽ የሚሰጥህን አትወርስምን? እኛም አምላካችን እግዚአብሔር ከፊታችን ያስወጣቸውን የእነርሱን ምድር እንወርሳለን።,አኮኑ ዘአውረሰከ ከሞስ አምላክከ ኪያሁ ዳእሙ ትትወረስ ወኵሎ ዘአውረሰነ እግዚአብሔር አምላክነ ቅድሜነ ኪያሁ ንትዋረስ ።,"Wilt not thou possess that which Chemosh thy god giveth thee to possess? So whomsoever the LORD our God shall drive out from before us, them will we possess." +ወይስ ከሞዓብ ንጉሥ ከሴፎር ልጅ ከባላቅ አንተ ትሻላለህን? በውኑ እርሱ እስራኤልን ከቶ ተጣላውን? ወይስ ተዋጋውን?,ወይእዜኒ ቦኑ አንተ ትኄይስ ለበላቅ ወልደ ሴፓር ንጉሠ ሞአብ ቦኑ ባእሰ ተበአሰ ምስለ እስራኤል አው ፀብአ ተፃብኦሙ ለቤተ እስራኤል ፤,"And now art thou any thing better than Balak the son of Zippor, king of Moab? did he ever strive against Israel, or did he ever fight against them," +እስራኤልም በሐሴቦንና በመንደሮችዋ፥ በአሮዔርና በመንደ��ችዋ፥ በአርኖንም አቅራቢያ ባሉት ከተሞች ሁሉ ሦስት መቶ ዓመት ተቀምጦ በነበረ ጊዜ፥ በዚያ ዘመን ስለ ምን አልወሰዳችኋቸውም ነበር?,በሔሴቦን ወበአዋልዲሃ ወበኢያዜር ወበአዋልዲሃ ወበኵሉ አህጉር ዘኀበ ዮርዳንስ ፫፻ዓመተ ፤ ለምንት ኢያድኀንዎሙ በዝንቱ መዋዕል ።,"While Israel dwelt in Heshbon and her towns, and in Aroer and her towns, and in all the cities that be along by the coasts of Arnon, three hundred years? why therefore did ye not recover them within that time?" +እኔ አልበደልሁህም፥ አንተ ግን ከእኔ ጋር እየተዋጋህ በድለኸኛል፤ ፈራጁ እግዚአብሔር በእስራኤል ልጆችና በአሞን ልጆች መካከል ዛሬ ይፍረድ።,ወአነኒ ኢአበስኩከ ለከ ወአንተሰ ትገብር እኪተ ምስሌየ ከመ ትትቃተለኒ ወይፍታሕ እግዚአብሔር ዘውእቱአ ይፈትሕአ ዮምአ ማእከለአ ደቂቀ እስራኤልአ ወማእከለ ደቂቀአ ዐሞንአ ።,"Wherefore I have not sinned against thee, but thou doest me wrong to war against me: the LORD the Judge be judge this day between the children of Israel and the children of Ammon." +ነገር ግን ዮፍታሔ የላከበትን ቃል የአሞን ልጆች ንጉሥ አልሰማም።,ወአበዮሙ ንጉሠ ደቂቀ ዐሞን ወኢሰምዐ ቃለ ይፍታሔ ዘለአከ ሎቱ ።,Howbeit the king of the children of Ammon hearkened not unto the words of Jephthah which he sent him. +የእግዚአብሔርም መንፈስ በዮፍታሔ ላይ መጣ፤ እርሱም ገለዓድንና ምናሴን አለፈ፥ በገለዓድም ያለውን ምጽጳን አለፈ፥ ከምጽጳም ወደ አሞን ልጆች አለፈ።,ወመጽአ መንፈሰ እግዚአብሔር ላዕለ ይፍታሔ ወዐደወ እምነ ምድረ ገላአድ ወዘምናሴ ወዐደወ እምነ ደወለ ገላአድ ወእምነ ደወለ ገላአድ ውስተ ማዕዶቶሙ ለደቂቀ ዐሞን ።,"Then the Spirit of the LORD came upon Jephthah, and he passed over Gilead, and Manasseh, and passed over Mizpeh of Gilead, and from Mizpeh of Gilead he passed over unto the children of Ammon." +ዮፍታሔም። በእውነት የአሞንን ልጆች በእጄ አሳልፈህ ብትሰጠኝ፥,ወበፅዐ ይፍታሔ ብፅዓተ ለእግዚአብሔር ወይቤ ለእመ አግብኦሙ ለደቂቀ ዐሞን ውስተ እዴየ ፤,"And Jephthah vowed a vow unto the LORD, and said, If thou shalt without fail deliver the children of Ammon into mine hands," +ከአሞን ልጆች ዘንድ በደኅና በተመለስሁ ጊዜ፥ ሊገናኘኝ ከቤቴ ደጅ የሚወጣው ማንኛውም ለእግዚአብሔር ይሆናል፤ ለሚቃጠልም መሥዋዕት አቀርበዋለሁ ብሎ ለእግዚአብሔር ስእለት ተሳለ።,ዘመጽአ ወወፅአ እምነ ኆኅተ ቤትየ ወተቀበለኒ ሶበ ገባእኩ በዳኅን እምነ ኀበ ደቂቅ ዐሞን ለእግዚአብሔር እሬስዮ መሥዋዕተ ።,"Then it shall be, that whatsoever cometh forth of the doors of my house to meet me, when I return in peace from the children of Ammon, shall surely be the LORD'S, and I will offer it up for a burnt offering." +ዮፍታሔም ሊዋጋቸው ወደ አሞን ልጆች አለፈ፥ እግዚአብሔርም በእጁ አሳልፎ ሰጣቸው።,ወዐደወ ይፍታሔ ኀበ ደቂቀ ዐሞን ከመ ይትቃተሎሙ ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴሁ ።,So Jephthah passed over unto the children of Ammon to fight against them; and the LORD delivered them into his hands. +ከአሮዔርም እስከ ሚኒትና እስከ አቤልክራሚም ድረስ ሀያ ከተሞችን በታላቅ አገዳደል መታቸው። የአሞንም ልጆች በእስራኤል ልጆች ፊት ተዋረዱ።,ወቀተሎሙ እምነ አሮኤር እስከ ይበጽሕ ውስተ ኤሞይት ፳አህጉረ እስከ አቤል አዕጻደ ወይን ፤ ዐቢይ ቀትል ጥቀ ፤ ወገረሩ ደቂቀ ዐሞን ቅድመ ደቂቀ እስራኤል ።,"And he smote them from Aroer, even till thou come to Minnith, even twenty cities, and unto the plain of the vineyards, with a very great slaughter. Thus the children of Ammon were subdued before the children of Israel." +ዮፍታሄም ወደ ቤቱ ወደ ምጽጳ መጣ፥ እነሆም ልጁ ከበሮ ይዛ እየዘፈነች ልትገናኘው ወጣች፤ ለእርሱም አንዲት ብቻ ነበረች፤ ከእርስዋም በቀር ወንድ ወይም ሴት ሌላ ልጅ አልነበረውም።,ወአተወ ይፍታሔ ውስተ መሴፋ ውስተ ቤቱ ወናሁ ወለቱ ወፅአት ወተቀበለቶ ምስለ ከበሮ ወመሰንቆ ወይእቲ ባሕቲታ ሎቱ እንተ ያፈቅር ወአልቦ ባዕደ ውሉደ እንበሌ��� ኢወልደ ወኢወለተ ።,"And Jephthah came to Mizpeh unto his house, and, behold, his daughter came out to meet him with timbrels and with dances: and she was his only child; beside her he had neither son nor daughter." +እርስዋንም ባየ ጊዜ ልብሱን ቀድዶ። አወይ ልጄ ሆይ! ወደ እግዚአብሔር አፌን ከፍቻለሁና፥ ከዚያውም እመለስ ዘንድ አልችልምና በጣም አዋረድሽኝ አስጨነቅሽኝም አላት።,ወሶበ ርእያ ሰጠጠ አልባሲሁ ወይቤ አሌ ሊተ ወለትየ ዐቀጽክኒ ወለዕጹብ ኮንክኒ ውስተ አዕይንትየ ወአንሰ ፈታሕኩ አፉየ ኀበ እግዚአብሔር በእንቲአኪ ወኢይክል ዐሊዎቶ ።,"And it came to pass, when he saw her, that he rent his clothes, and said, Alas, my daughter! thou hast brought me very low, and thou art one of them that trouble me: for I have opened my mouth unto the LORD, and I cannot go back." +እርስዋም። አባቴ ሆይ፥ አፍህን ለእግዚአብሔር ከከፈትህ፥ እግዚአብሔር በጠላቶችህ በአሞን ልጆች ላይ ተበቅሎልሃልና በአፍህ እንደ ተናገርህ አድርግብኝ አለችው።,ወትቤሎ አባ ለእመ በእንቲአየ ፈትሕከ አፉከ ኀበ እግዚአብሔር ረስየኒ ከመ ወፅአ እምነ አፉከ እስመ ገብረ ለከ እግዚአብሔር በቀለ እምነ ፀርከ እምነ ደቂቀ ዐሞን ።,"And she said unto him, My father, if thou hast opened thy mouth unto the LORD, do to me according to that which hath proceeded out of thy mouth; forasmuch as the LORD hath taken vengeance for thee of thine enemies, even of the children of Ammon." +አባትዋንም። ይህ ነገር ይደረግልኝ፤ ከዚህ ሄጄ በተራሮች ላይ እንድወጣና እንድወርድ፥ ከባልንጀሮቼም ጋር ለድንግልናዬ እንዳለቅስ ሁለት ወር አሰናብተኝ አለችው።,ወትቤሎ ለአቡሃ ረሲ ሊተ ዛተ ቃለ አብሐኒ ክልኤተ አውራኅ እሑር ወእዕረግ ውስተ አድባር ወእብኪ ላዕለ ድንግልናየ ምስለ ካልኣትየ ።,"And she said unto her father, Let this thing be done for me: let me alone two months, that I may go up and down upon the mountains, and bewail my virginity, I and my fellows." +እርሱም። ሂጂ አለ። ሁለት ወርም አሰናበታት፤ ከባልንጀሮችዋም ጋር ሄደች፥ በተራሮችም ላይ ለድንግልናዋ አለቀሰች።,ወይቤላ ሑሪ ወፈነዋ ክልኤተ አውራኀ ወሖረት ይእቲ ወካልኣቲሃ ወበከየት ላዕለ ድንግልናሃ ምስለ ካልኣቲሃ በውስተ አድባር ።,"And he said, Go. And he sent her away for two months: and she went with her companions, and bewailed her virginity upon the mountains." +ሁለትም ወር ከተፈጸመ በኋላ ወደ አባትዋ ተመለሰች፥ እንደ ተሳለውም ስእለት አደረገባት፤ እርስዋም ወንድ አላወቀችም ነበር።,ወእምድኅረ ኀልቀ ክልኤቱ አውራኅ ገብአት ኀበ አቡሃ ወገብረ ይፍታሔ ብፅዓቲሁ ዘበፅዐ ወይእቲሰ ኢታአምር ብእሴ ወኮነ ሕግ ውስተ እስራኤል ።,"And it came to pass at the end of two months, that she returned unto her father, who did with her according to his vow which he had vowed: and she knew no man. And it was a custom in Israel," +የእስራኤልም ሴቶች ልጆች በዓመት በዓመቱ እየሄዱ የገለዓዳዊውን የዮፍታሔን ልጅ በዓመት አራት ቀን ሙሾ እንዲያወጡ በእስራኤል ዘንድ ልማድ ሆነ።,በበ መዋዕለ ዕለታ የሐውራ አዋልደ እስራኤል ይበክያሃ ለወለተ ይፍታሔ ገለአዳዊ ረቡዐ መዋዕለ ለለዓመት ።,That the daughters of Israel went yearly to lament the daughter of Jephthah the Gileadite four days in a year. +እግዚአብሔርም ናታንን ወደ ዳዊት ላከ፥ ወደ እርሱም መጥቶ አለው። በአንድ ከተማ አንዱ ባለጠጋ አንዱም ድሀ የሆኑ ሁለት ሰዎች ነበሩ።,ወፈነዎ እግዚአብሔር ለናታን ነቢይ ኀበ ዳዊት ወቦአ ኀቤሁ ወይቤሎ ሀለዉ ፪ዕደው ውስተ አሐቲ ሀገር ወ፩ባዕል ወ፩ነዳይ ።,"And the LORD sent Nathan unto David. And he came unto him, and said unto him, There were two men in one city; the one rich, and the other poor." +ባለጠጋውም እጅግ ብዙ በግና ላም ነበረው።,ወቦ ዝክቱ ባዕል ብዙኀ እንስሳ ወመራዕየ ።,The rich man had exceeding many flocks and herds: +ለድሀው ግን ከገዛት አንዲት ታናሽ በግ በቀር አንዳች አልነበረውም፤ አሳደጋትም፥ ከልጆቹም ጋር በእርሱ ዘንድ አደገች፤ እንጀራውንም ትበላ፥ ከዋንጫውም ትጠጣ፥ በብብቱም ትተኛ ነበር፥ እንደ ልጁም ነበረች።,ወዝክቱሰ ነዳይ አልቦቱ ዘእንበለ አሐቲ በግዕተ ንስቲተ እንተ ተሣየጣ ወአልሀቃ ወሐፀና ወልህቀት ምስሌሁ ወምስለ ውሉዱ ትነብር ወእምዘ በልዐ ትበልዕ ይእቲ ወእምነ ዘይሰቲ ውእቱ ጽዋዖ ትሰቲ ወውስተ ሕፅኑ ትነውም ወከመ ወለቱ ይእቲ ሎቱ ።,"But the poor man had nothing, save one little ewe lamb, which he had bought and nourished up: and it grew up together with him, and with his children; it did eat of his own meat, and drank of his own cup, and lay in his bosom, and was unto him as a daughter." +ወደ ባለጠጋውም እንግዳ በመጣ ጊዜ ከበጉና ከላሙ ወስዶ ለዚያ ወደ እርሱ ለመጣው እንግዳ ያዘጋጅለት ዘንድ ሳሳ፤ የዚያንም የድሀውን ሰው በግ ወስዶ ለዚያ ለመጣው ሰው አዘጋጀ።,ወበጽሐ ነግድ ኀበ ዝክቱ ብእሲ ባዕል ወመሐከ ነሢአ እምውስተ መራዕዪሁ ከመ ይግበር ለነግድ ዘመጽአ ኀቤሁ ወነሥአ ለበግዕቱ ለዝክቱ ነዳይ ወገብራ ለውእቱ ብእሲ ነግድ ዘመጽአ ኀቤሁ ።,"And there came a traveller unto the rich man, and he spared to take of his own flock and of his own herd, to dress for the wayfaring man that was come unto him; but took the poor man's lamb, and dressed it for the man that was come to him." +ዳዊትም በዚያ ሰው ላይ እጅግ ተቈጥቶ ናታንን። ሕያው እግዚአብሔርን! ይህን ያደረገ ሰው የሞት ልጅ ነው።,ወተምዕዐ ዳዊት ፈድፋደ ላዕለ ውእቱ ብእሲ ወይቤሎ ዳዊት ሕያው እግዚአብሔር ከመ ርቱዕ ይሙት ውእቱ ብእሲ ዘገብሮ ለዝ ግብር እስመ ኢይምሕሮ ።,"And David's anger was greatly kindled against the man; and he said to Nathan, As the LORD liveth, the man that hath done this thing shall surely die:" +ይህን አድርጎአልና፥ አላዘነምና ስለ አንዲቱ በግ አራት ይመልስ አለው።,ወይቤሎ ናታን ለዳዊት አንተ ብእሲ ዘገብሮ ለዝንቱ ፤ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል አነ ውእቱ ዘቀባእኩከ ትንግሥአ ላዕለአ እስራኤልአ ወአድኀንኩከአ እምነ እዴሁ ለሳኦል ።,"And he shall restore the lamb fourfold, because he did this thing, and because he had no pity." +ናታንም ዳዊትን አለው። ያ ሰው አንተ ነህ። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእስራኤል ላይ ንጉሥ ልትሆን ቀባሁህ፥ ከሳኦልም እጅ አዳንሁህ፤,ወወሀብኩከ ቤቶ ለእግዚእከ ወአንስቲያሁኒ ለእግዚእከ ውስተ ሕፅንከ ወወሀብኩከ ቤተ እስራኤል ወዘይሁዳ ወእመኒ ይውሕደከ እዊስከከ በአምጣነ ዘከማሁ ።,"And Nathan said to David, Thou art the man. Thus saith the LORD God of Israel, I anointed thee king over Israel, and I delivered thee out of the hand of Saul;" +የጌታህንም ቤት ሰጠሁህ፥ የጌታህንም ሚስቶች በብብትህ ጣልሁልህ፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር።,በእፎ ከመ አሕሠምከ ላዕለ ቃለ እግዚአብሔር ከመ ትግበር እኩየ ቅድመ አዕይንቲሁ ወቀተልኮ ለኦርዮስ ወብእሲቶኒ ነሣእክ ለከ ብእሲተ ወኪያሁኒ ቀተልከ በኲናት ዘደቂቀ ዐሞን ።,"And I gave thee thy master's house, and thy master's wives into thy bosom, and gave thee the house of Israel and of Judah; and if that had been too little, I would moreover have given unto thee such and such things." +አሁንስ በፊቱ ክፉ ትሠራ ዘንድ የእግዚአብሔርን ነገር ለምን አቃለልህ? ኬጢያዊውን ኦርዮን በሰይፍ መትተሃል፥ ሚስቱንም ለአንተ ሚስት ትሆን ዘንድ ወስደሃል፤ እርሱንም በአሞን ልጆች ሰይፍ ገድለሃል።,ወይእዜኒ ኢየኀልፍ ኲናት እምነ ቤትከ እስከ ለዓለም ኢትርሐቅ ኲናት እስመ አስተሐቀርከኒ ወነሣእከ ብእሲቶ ለኦርዮስ ኬጥያዊ ።,"Wherefore hast thou despised the commandment of the LORD, to do evil in his sight? thou hast killed Uriah the Hittite with the sword, and hast taken his wife to be thy wife, and hast slain him with the sword of the children of Ammon." +ስለዚህም አቃልለኸኛልና፥ የኬጢያዊውንም የኦርዮን ሚስት ለአንተ ሚስት ትሆን ዘንድ ወስደሃልና ለዘላለም ከቤትህ ሰይፍ አይርቅም።,ትኩንከ ብእሲተ ።,"Now therefore the sword shall never depart from thine house; because thou hast despised me, and hast taken the wife of Uriah the Hittite to be thy wife." +እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ከቤትህ ክፉ ነገር አስነሣብሃለሁ፤ ሚስቶችህንም በዓይንህ ፊት እወስዳለሁ፥ ለዘመድህም እሰጣቸዋለሁ፥ በዚህችም ፀሐይ ዓይን ፊት ከሚስቶችህ ጋር ይተኛል።,ከመዝአ ይቤ እግዚአብሔርአ ናሁ አነአ ኣመጽእ ላዕሌከ እኪተ እምነ ቤትከ ወእነሥእን ለአንስቲያከ እንዘ ትሬኢ በአዕይንቲከ ወእሁቦን ለአንስቲያከ ለካልእከ ወይሰክብ ምስለ አንስቲያከ በቅድሜሁ ለዝንቱ ፀሓይ ።,"Thus saith the LORD, Behold, I will raise up evil against thee out of thine own house, and I will take thy wives before thine eyes, and give them unto thy neighbour, and he shall lie with thy wives in the sight of this sun." +አንተ ይህን በስውር አድርገኸዋል፤ እኔ ግን ይህን በእስራኤል ሁሉ ፊትና በፀሐይ ፊት አደርገዋለሁ።,እስመ አንተ ገበርከ ጽሚተ ወአንሰ ገሃደ እገብር በቅድመ ኵሉ እስራኤል ወበቅድመ ዝንቱአ ፀሓይአ ።,"For thou didst it secretly: but I will do this thing before all Israel, and before the sun." +ዳዊትም ናታንን። እግዚአብሔርን በድያለሁ አለው። ናታንም ዳዊትን። እግዚአብሔር ደግሞ ኃጢአትህን አርቆልሃል፤ አትሞትም።,ወይቤሎ ዳዊት ለናታን አበስኩ ለእግዚአብሔር ወይቤሎ ናታን ለዳዊት ወእግዚአብሔርኒ ተዐደዋ ለኀጢአትከ ወኢትመውት ።,"And David said unto Nathan, I have sinned against the LORD. And Nathan said unto David, The LORD also hath put away thy sin; thou shalt not die." +ነገር ግን በዚህ ነገር ለእግዚአብሔር ጠላቶች ታላቅ የስድብ ምክንያት አድርገሃልና ስለዚህ ደግሞ የተወለደልህ ልጅ ፈጽሞ ይሞታል አለው።,ወባሕቱ እስመ ውሒከ ወሐካሆሙ ለፀረ እግዚአብሔር በዝንቱ ነንር ወወልድከኒ ዘተወልደ ለከ ሞተ ይመውት ።,"Howbeit, because by this deed thou hast given great occasion to the enemies of the LORD to blaspheme, the child also that is born unto thee shall surely die." +ናታንም ወደ ቤቱ ተመለሰ። እግዚአብሔርም የኦርዮ ሚስት ለዳዊት የወለደችውን ሕፃን ቀሠፈ፥ እጅግም ታምሞ ነበር።,ወአተወ ናታን ቤቶ ወቀተሎ እግዚአብሔር ለውእቱ ሕፃን ዘወለደት ሎቱ ብእሲተ ኦርዮስ ለዳዊት ወደወየ ።,"And Nathan departed unto his house. And the LORD struck the child that Uriah's wife bare unto David, and it was very sick." +ዳዊትም ስለ ሕፃኑ እግዚአብሔርን ለመነ፤ ዳዊትም ጾመ፥ ገብቶም በመሬት ላይ ተኛ።,ወኀሠሦ ለእግዚአብሔር ዳዊት በእንተ ውእቱ ሕፃን ወጾመ ዳዊት ጾመ ወቦአ ወሰከበ ውስተ ምድር ።,"David therefore besought God for the child; and David fasted, and went in, and lay all night upon the earth." +የቤቱም ሽማግሌዎች ተነሥተው ከምድር ያነሡት ዘንድ በአጠገቡ ቆሙ፤ እርሱ ግን እንቢ አለ፥ ከእነርሱም ጋር እንጀራ አልበላም።,ወቆሙ ላዕሌሁ ሊቃናተ ቤቱ ያንሥእዎ እምነ ምድር ወአበየ ወኢበልዐ ምስሌሆሙ እክለ ።,"And the elders of his house arose, and went to him, to raise him up from the earth: but he would not, neither did he eat bread with them." +በሰባተኛውም ቀን ሕፃኑ ሞተ። የዳዊትም ባሪያዎች። ሕፃኑ በሕይወት ሳለ ብንነግረው አልሰማንም፤ ይልቁንስ ሕፃኑ እንደ ሞተ ብንነግረው እንዴት ይሆን? በነፍሱ ክፉ ያደርጋል ብለው ሕፃኑ እንደ ሞተ ይነግሩት ዘንድ ፈሩ።,ወእምዝ አመ ሳብዕት ዕለት ሞተ ውእቱ ሕፃን ወፈርሁ ደቁ ለዳዊት አይድዖቶ ከመ ሞተ ውእቱ ሕፃን እስመ ይቤሉ እንዘ ዓዲ ሕፃን ሕያው ነበብናሁ ወኢሰምዐ ቃለነ ወእፎ ንብሎ ሞተ ሕፃን ወይገብር እንከ እኪተ ።,"And it came to pass on the seventh day, that the child died. And the servants of David feared to tell him that the child was dead: for they said, Behold, while the child was yet alive, we spake unto him, and he would not hearken unto our voice: how will he then vex himself, if we tell him that the child is dead?" +ዳዊትም ባሪያዎቹ በሹክሹክታ ሲነጋገሩ ባየ ጊዜ ዳዊት ሕፃኑ እንደ ሞተ አወቀ፤ ዳዊትም ባሪያዎቹን። ሕፃኑ ሞቶአል? አላቸው። እነርሱም። ሞቶአል አሉት።,ወርእዮሙ ዳዊት እንዘ ያልሖስሱ ደቁ ወአእመረ ዳዊት ከመ ሞተ ሕፃን ወይቤሎሙ ሞተኑ ሕፃን ወይቤልዎ ሞተ ።,"But when David saw that his servants whispered, David perceived that the child was dead: therefore David said unto his servants, Is the child dead? And they said, He is dead." +ዳዊትም ከምድር ተነሥቶ ታጠበ፥ ተቀባም፥ ልብሱንም ለወጠ፤ ወደ እግዚአብሔርም ቤት ገብቶ ሰገደ። ወደ ቤቱም መጣ። እንጀራ አምጡልኝ አለ፤ በፊቱም አቀረቡለት፥ በላም።,ወተንሥአ ዳዊት እምነ ምድር ወተሐፅበ ወወለጠ አልባሲሁ ወቦአ ውስተ ሌተ እግዚአብሔር ወሰገደ ሎቱ ወአተወ ቤቶ ወስአለ እክለ ወበልዐ ወአንበረ ቅድሜሁ ኅብስተ ወበልዐ ።,"Then David arose from the earth, and washed, and anointed himself, and changed his apparel, and came into the house of the LORD, and worshipped: then he came to his own house; and when he required, they set bread before him, and he did eat." +ባሪያዎቹም። ይህ ያደረግኸው ነገር ምንድር ነው? በሕይወት ሳለ ስለ ሕፃኑ ጾምህና አለቀስህ፤ ከሞተ በኋላ ግን ተነሥተህ እንጀራ በላህ አሉት።,ወይቤልዎ ደቁ ለዳዊት ምንትኑ ውእቱ ዝንቱ ነንር ዘገበርከ በእንተ ውእቱ ሕፃን እስመ እንዘ ዓዲሁ ሕያው ጾምከ ወበከይከ ወተጋህከ ወእምዘ ሞተ ሕፃን ተንሣእከ ወበላዕከ እክለ ወሰተይከ ።,"Then said his servants unto him, What thing is this that thou hast done? thou didst fast and weep for the child, while it was alive; but when the child was dead, thou didst rise and eat bread." +እርሱም። ሕፃኑ ሕያው ሳለ። እግዚአብሔር ይምረኝ፥ ሕፃኑም በሕይወት ይኖር እንደ ሆነ ማን ያውቃል? ብዬ ጾምሁ አለቅሰሁም።,ወይቤሎሙ ዳዊት አመሰ ሕያው ሕፃን ጾምኩ ወዓዲ በከይኩ እስመ እቤ መኑ ያአምር ዮጊ ይምሕረኒ እግዚአብሔር ወየሐዩ ሕፃን ።,"And he said, While the child was yet alive, I fasted and wept: for I said, Who can tell whether GOD will be gracious to me, that the child may live?" +አሁን ግን ሞቶአል፤ የምጾመው ስለ ምንድር ነው? በውኑ እንግዲህ እመልሰው ዘንድ ይቻለኛልን? እኔ ወደ እርሱ እሄዳለሁ እንጂ እርሱ ወደ እኔ አይመለስም አለ።,ወይእዜሰ ሶበ ሞተ ለምንት እንከ አነ እጾውም ቦኑ እክል አግብኦቶ እምይእዜሰ እንከ አነ ዓዲ አሐውር ኀቤሁ ወውእቱሰ ኢይገብእ ኀቤየ ።,"But now he is dead, wherefore should I fast? can I bring him back again? I shall go to him, but he shall not return to me." +ዳዊትም ሚስቱን ቤርሳቤህን አጽናናት፥ ወደ እርስዋም ገባ፥ ከእርስዋም ጋር ተኛ፤ ወንድ ልጅም ወለደች፥ ስሙንም ሰሎሞን ብሎ ጠራው። እግዚአብሔርም ወደደው፤,ወአንገፈ ላሓ ለቤርሳቤሕ ብእሲቱ ወቦአ ኀቤሃ ወሰከበ ምስሌሃ ወፀንሰት ወወለደት ወልደ ወሰመዮ ስሞ ሰሎሞንሃ ወአፍቀሮ እግዚአብሔር ።,"And David comforted Bathsheba his wife, and went in unto her, and lay with her: and she bare a son, and he called his name Solomon: and the LORD loved him." +ደግሞም በነቢዩ በናታን እጅ ልኮ ስሙን ስለ እግዚአብሔር ይዲድያ ብሎ ጠራው።,ወለአከ በእዴሁ ለናታን ነቢይ ወጸውዖ በስሙ ከመ ይርአይ ለእመ በእንተ እግዚአብሔር,"And he sent by the hand of Nathan the prophet; and he called his name Jedidiah, because of the LORD." +ኢዮአብም የአሞንን ልጆች ከተማ ረባትን ወጋ፥ የውኃውንም ከተማ ያዘ።,ተቃተሎሙ ኢዮአብ ለደቂቀ ዐሞን በረቦት ወአስተጋብአ ሀገረ መንግሥቶሙ ።,"And Joab fought against Rabbah of the children of Ammon, and took the royal city." +ኢዮአብም ወደ ዳዊት። ረባትን ወግቻለሁ፥ የውኃውንም ከተማ ይዤአለሁ።,ወፈነወ ኢዮአብ ዜና ኀበ ዳዊት እንዘ ይብል ተቃተልናሆሙአ ለረቦትአ ወአስተጋባእነአ ሀገርአ ማያትአ ።,"And Joab sent messengers to David, and said, I have fought against Rabbah, and have taken the city of waters." +አሁንም ከተማይቱን እንዳልይዝ፥ በስሜም እንዳትጠራ፥ የቀረውን ሕዝብ ሰብስብ፥ ከተማይቱንም ከብበህ ያዝ ብሎ መልእክተኞችን ላከ።,ወይእዜኒአ አስተጋብእአ ሕዝብአ ዘተርፈአ ወተዐየንአ ላዕለ ሀገርአ ከመአ ታስተጋብእአ ለሀገርአ ወይሰመይአ ስምከ በላዕሌሃ ።,"Now therefore gather the rest of the people together, and encamp against the city, and take it: lest I take the city, and it be called after my name." +ዳዊትም ሕዝቡን ሁሉ ሰብስቦ ወደ ረባት ሄደ፥ ወግቶም ያዛት።,ወአስተጋብአ ዳዊት ኵሎ ሕዝበ ወሖረ ውስተ ረባት ወተቃተለ ወአስተጋብአ ።,"And David gathered all the people together, and went to Rabbah, and fought against it, and took it." +የንጉሣቸውንም ዘውድ ከራሱ ላይ ወሰደ። ክብደቱም አንድ መክሊት ወርቅ ያህል ነበር፥ ክቡር ዕንቍም ነበረበት፤ ዳዊትም በራሱ ላይ አደረገው። ከከተማይቱም እጅግ ብዙ ምርኮ አወጣ።,ወነሥአ አክሊሎ ለሚልኮል ንጉሦሙ እምነ ርእሱ ወድልወቱ መክሊተ ወርቅ ወቦ ውስቴቱ ዕንቈ ክቡረ ወወደየ ውስተ ርእሱ ዳዊት ወብዙኅ በርባር ዘአውፅአ እምነ ሀገር ፈድፋደ ።,"And he took their king's crown from off his head, the weight whereof was a talent of gold with the precious stones: and it was set on David's head. And he brought forth the spoil of the city in great abundance." +በውስጥዋም የነበሩትን ሕዝብ አውጥቶ በመጋዝና በብረት መቈፈሪያና በብረት መጥረቢያ እንዲሠሩ አደረጋቸው፤ የሸክላ ጡብም እንዲያቃጥሉ አደረጋቸው፤ በአሞን ልጆች ከተሞች ሁሉ እንዲህ አደረገ። ዳዊትም ሕዝቡም ሁሉ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።,ወሕዝብኒ ዘውስቴታ አውጽኦሙ ወአንበሮሙ ውስተ ጵርዮን ወአኅለፎሙ እንተ ጰልንትያ ወከማሁ ገብሮሙ ለኵሉ አሀጉረ ደቂቀ ዐሞን ወአተወ ዳዊት ምስለ ኵሉ ሕዝብ ውስተ ኢየሩሳሌም ።,"And he brought forth the people that were therein, and put them under saws, and under harrows of iron, and under axes of iron, and made them pass through the brickkiln: and thus did he unto all the cities of the children of Ammon. So David and all the people returned unto Jerusalem." +ከዚህም በኋላ እንዲህ ሆነ፤ ለዳዊት ልጅ ለአቤሴሎም አንዲት የተዋበች እኅት ነበረችው፥ ስምዋም ትዕማር ነበረ፤ የዳዊትም ልጅ አምኖን ወደዳት።,ወእምዝ እምድኅረ ዝንቱ ሀለወ አቤሴሎም ወልደ ዳዊት ወቦ እኅተ ወሠናይት ፈድፋደ ወስማ ትዕማር ወአፍቀራ አምኖን ወልደ ዳዊት ።,"And it came to pass after this, that Absalom the son of David had a fair sister, whose name was Tamar; and Amnon the son of David loved her." +አምኖንም ከእኅቱ ከትዕማር የተነሣ እጅግ ስለ ተከዘ ታመመ፤ ድንግልም ነበረችና አንዳች ያደርጋት ዘንድ በዓይኑ ፊት ጭንቅ ሆኖበት ነበር።,ወተጠወቀ አምኖን ጥቀ እስከ ይደዊ በእንተ ትዕማር እኅቱ እስመ ድንግል ይእቲ ወዕፁ ብ ውእቱ ሎቱ በቅድመ አዕይንቲሁ ለአምኖን ከመ ይግበር ሠይአ ላዕሌሃ ።,"And Amnon was so vexed, that he fell sick for his sister Tamar; for she was a virgin; and Amnon thought it hard for him to do any thing to her." +ለአምኖንም የዳዊት ወንድም የሳምዓ ልጅ ኢዮናዳብ የሚባል ወዳጅ ነበረው፤ ኢዮናዳብም እጅግ ብልህ ሰው ነበረ።,ወቦ አምኖን ዐርከ ወስሙ ኢዮናዳብ ወልደ ሳባዕ እኁሁ ለዳዊት ወኢዮናዳብሰ በእሲ ጠቢብ ውእቱ ጥቀ ።,"But Amnon had a friend, whose name was Jonadab, the son of Shimeah David's brother: and Jonadab was a very subtil man." +እርሱም። የንጉሥ ልጅ ሆይ፥ ስለ ምን ቀን በቀን እንዲህ ከሳህ? አትነግረኝምን? አለው። አምኖንም። የወንድሜን የአቤሴሎምን እኅት ትዕማርን እወድዳታለሁ አለው።,ወይቤሎ ምንትኑ ከመዝ ያደገድገከ ወልደ ነጋሢ ነግሀ ነግህ ወኢትነግረኒ ወይቤሎ አምኖን ትዕማርሃ እኅቶ ለአቤሴሎም እኁየ ኣፈቅራ አነ ።,"And he said unto him, Why art thou, being the king's son, lean from day to day? wilt thou not tell me? And Amnon said unto him, I love Tamar, my brother Absalom's sister." +ኢዮናዳብም። ታምሜአለሁ ብለህ በአልጋህ ላይ ተኛ፤ አባትህም ሊያይህ በመጣ ጊዜ። እኅቴ ትዕማር እንድትመጣና እኔ የምበላውን እንጀራ እንድትሰጠኝ፥ መብሉንም እኔ እያየሁ እንድታዘጋጅልኝ፥ ከእጅዋም እንድበላው እለምንሃለሁ በል አለው።,ወይቤሎ አሚናዳብ ስክብ ውስተ ምስካብከ ወተደወይ ወይበ���እ አቡከ ይርአይከ ወትብሎ ትምጻእ ትዕማር እኅትየ ወታምስሐኒ ወታብስል ሊተ በቅድሜየ መብልዐ ከመ እርአይ ወእብላዕ በላዕለ እዴሃ ።,"And Jonadab said unto him, Lay thee down on thy bed, and make thyself sick: and when thy father cometh to see thee, say unto him, I pray thee, let my sister Tamar come, and give me meat, and dress the meat in my sight, that I may see it, and eat it at her hand." +እንዲሁም አምኖን። ታምሜአለሁ ብሎ ተኛ፤ ንጉሡም ሊያየው በመጣ ጊዜ አምኖን ንጉሡን። እኅቴ ትዕማር እንድትመጣና እኔ እያየሁ ሁለት እንጎቻ እንድታደርግልኝ፥ ከእጅዋም እንድበላ እለምንሃለሁ አለው።,ወሰከበ አምኖን ወተደወየ ወቦአ ንጉሥ ይርአዮ ወይቤሎ አምኖን ለንጉሥ ትምጻእ ትዕማር እኅትየ ኀቤየ ወታብስል ሊተ በቅድሜየ ክልኤ ጸራይቀ ወእብላዕ በውስተ እዴሃ ።,"So Amnon lay down, and made himself sick: and when the king was come to see him, Amnon said unto the king, I pray thee, let Tamar my sister come, and make me a couple of cakes in my sight, that I may eat at her hand." +ዳዊትም። መብልን ታዘጋጂለት ዘንድ ወደ ወንድምሽ ወደ አምኖን ቤት ሂጂ ብሎ መልእክተኞችን ወደ ትዕማር ቤት ላከ።,ወለአከ ዳዊት ውስተ ቤታ ወይቤላ ሖሪ ቤተ አምኖንአ እኁኪአ ወግበሪአ ሎቱአ ዘይበልዕአ ።,"Then David sent home to Tamar, saying, Go now to thy brother Amnon's house, and dress him meat." +ትዕማርም ወደ ወንድምዋ ወደ አምኖን ቤት ሄደች፥ ተኝቶም ነበር፤ ዱቄትም ወስዳ ለወሰች፥ እያየም እንጎቻ አደረገች፥ ጋገረችም።,ወሖረት ትዕማር ቤተ አምኖን እኁሃ ወውእቱሰ ይሰክብ ወነሥአት ሐሪጻ ወሎሰት ወገብረት ጸራይቀ በቅድሜሁ ወአብሰለት ውእተ ጸራይቀ ።,"So Tamar went to her brother Amnon's house; and he was laid down. And she took flour, and kneaded it, and made cakes in his sight, and did bake the cakes." +ምጣዱንም ወስዳ በፊቱ ገለበጠች እርሱ ግን ይበላ ዘንድ እንቢ አለ። አምኖንም። ሰውን ሁሉ ከእኔ ዘንድ አስወጡ አለ፤ ሰውም ሁሉ ከእርሱ ዘንድ ወጣ።,ወአምጽአቶ በጤገኑ ወአንበረት ቅድሜሁ ወአበየ በሊዐ ወይቤ አምኖን ይፃእ ኵሉ ሰብእ እምኀቤሁ ወወፅኡ ኵሉ ሰብእ እምነ ቅድሜሁ ።,"And she took a pan, and poured them out before him; but he refused to eat. And Amnon said, Have out all men from me. And they went out every man from him." +አምኖንም ትዕማርን። ከእጅሽ እበላ ዘንድ መብሉን ወደ እልፍኙ አግቢው አላት፤ ትዕማርም የሠራችውን እንጎቻ ወስዳ ወንድምዋ አምኖን ወዳለበት እልፍኝ አገባችው።,ወይቤላ አምኖን ትዕማር አብኢ ዘንተ እክለ ጽርሐ ወእብላዕ በውስተ እዴኪ ወነሥአት ትዕማር ጻራይቀ ዘገብረት ወአብአት ለአምኖን እኁሃ ውስተ ጽርሑ ።,"And Amnon said unto Tamar, Bring the meat into the chamber, that I may eat of thine hand. And Tamar took the cakes which she had made, and brought them into the chamber to Amnon her brother." +መብሉንም ባቀረበች ጊዜ ያዛትና። እኅቴ ሆይ፥ ነዪ ከእኔም ጋር ተኚ አላት።,ወአቅረበት ሎቱ ይብላዕ ወአኀዛ ወይቤላ ንዒ እኅትየ ስክቢ ምስሌየ ።,"And when she had brought them unto him to eat, he took hold of her, and said unto her, Come lie with me, my sister." +እርስዋ መልሳ። ወንድሜ ሆይ፥ አይሆንም፤ እንዲህ ያለ ነገር በእስራኤል ዘንድ አይገባምና አታሳፍረኝ፤ ይህንም ነውረኛ ሥራ አታድርግ።,ወትቤሎ እኅቱ ኢታኅስረኒ እኁየ እስመ ኢይከውን ከመዝ በውስተ እስራኤል ኢትግበራ ለዛቲ እበድ ።,"And she answered him, Nay, my brother, do not force me; for no such thing ought to be done in Israel: do not thou this folly." +እኔም ነውሬን ወዴት ልሸከም? አንተም በእስራኤል ዘንድ ከምናምንቴዎች እንደ አንዱ ትሆናለህ፤ እንግዲህስ ለንጉሡ ንገረው፥ እኔንም አይነሣህም አለችው።,ወአይቴ እንከ አነ አኀድጋ ለጽእለትየ ወአንተኒ ትከውን ከመ ፩እምነ አብዳን በውስተ እስራኤል ወይእዜኒ ንግሮ ለንጉሥ ወኢየአብየከ ውሂበ ኪያየ ።,"And I, whither shall I cause my shame to go? and as for thee, thou shalt be as one of the fools in Israel. Now therefore, I pray thee, speak unto the king; for he will not withhold me from thee." +ቃልዋን ግን አልሰማም፤ ከእርስዋም ይልቅ ብርቱ ነበረና በግድ አስነወራት፥ ከእርስዋም ጋር ተኛ።,ወአበየ ሰሚዖቶ ቃላ አምኖን ወተበአሳ ወአድከማ ወሰከበ ምስሌሃ ።,"Howbeit he would not hearken unto her voice: but, being stronger than she, forced her, and lay with her." +ከዚያም በኋላ አምኖን ፈጽሞ ጠላት፤ አስቀድሞም ከወደዳት ውድ ይልቅ በኋላ የጠላት ጥል በለጠ። አምኖንም። ተነሥተሽ ሂጂ አላት።,ወጸልኣ አምኖን ጽልአ ዐቢየ ጥቀ ወተዐቢ እኪት ደኃሪት እምነ ቀዳሚት እምነ ፍቅር ዘአፍቀራ ወይቤላ አምኖን ተንሥኢ ሖሪ ።,"Then Amnon hated her exceedingly; so that the hatred wherewith he hated her was greater than the love wherewith he had loved her. And Amnon said unto her, Arise, be gone." +እርስዋም። አይሆንም፤ ቀድሞ ከሠራኸው ክፋት ይልቅ አኔን በማውጣትህ የበለጠ ክፋት ትሠራለህ አለችው፤ እርሱ ግን አልሰማትም።,ወትቤሎ ትዕማር በእንተ ዛቲ እኪት እንተ ገበርከ ላዕሌየ ተአኪ እንተ ትሰድደኒ ወአበየ አምኖን ሰሚዖተ ቃላ ።,"And she said unto him, There is no cause: this evil in sending me away is greater than the other that thou didst unto me. But he would not hearken unto her." +የሚያገለግለውንም ብላቴና ጠርቶ። ይህችን ሴት ከፊቴ አስወጥተህ በሩን ዝጋባት አለው።,ወጸውዖ ለወልዱ ዘይቀውም ላዕለ ቤቱ ወይቤሎ አውፅእዋ ለዛቲ እምኀቤየ አፍአ ወዕፅዉ ኆኅተ ውስተ ገጻ ።,"Then he called his servant that ministered unto him, and said, Put now this woman out from me, and bolt the door after her." +ብዙ ኅብር ያለውንም ልብስ ለብሳ ነበር፥ እንዲህ ያለውን ልብስ የንጉሡ ልጆች ደናግሉ ይለብሱ ነበርና፤ አገልጋዩም አስወጥቶ በሩን ዘጋባት።,ወትትዐጸፍ ክዳነ ጽጉየ እስመ ከማሁ ይለብሰ አዋልደ ንጉሥ ደናግል ዐጽፎን ፤ ወአውፅኣ ወልዱ አፍአ ወዐፀወ ኆኅተ እምድኅሬሃ ።,"And she had a garment of divers colours upon her: for with such robes were the king's daughters that were virgins apparelled. Then his servant brought her out, and bolted the door after her." +ትዕማርም በራስዋ ላይ አመድ ነስንሳ፥ ብዙ ኅብርም ያለውን ልብስዋን ተርትራ፥ እጅዋንም በራስዋ ላይ ጭና እየጮኸች ሄደች።,ወነሥአት ትዕማር ሐመደ ወወደየት ላዕለ ርእሳ ወዝክቱ ክዳን ዘላዕሌሃ ጽጉየ ሠጠጠቶ ወሖረት ወእንዘ ተሐውር ተዐወዩ ።,"And Tamar put ashes on her head, and rent her garment of divers colours that was on her, and laid her hand on her head, and went on crying." +ወንድምዋም አቤሴሎም። ወንድምሽ አምኖን ከአንቺ ጋር ነበረን? እኅቴ ሆይ፥ አሁን ግን ዝም በዪ፤ ወንድምሽ ነው፤ ይህን ነገር በልብሽ አትያዢው አላት። ትዕማርም በወንድምዋ በአቤሴሎም ቤት ብቻዋን ተቀመጠች።,ወይቤላ አቤሴሎም እኁሃ አምኖን እኁኪ ሰከበ ምስሌኪ ወይእዜኒ እኅትየ አርምሚ እስመ እኁኪ ውእቱ ወኢተኀልዪ በልብኪ ከመ ትንግሪ ዘንተ ነገረ ወነበረት ትዕማር መበለት ውስተ ቤተ እኁሃ አቤሴሎም ።,"And Absalom her brother said unto her, Hath Amnon thy brother been with thee? but hold now thy peace, my sister: he is thy brother; regard not this thing. So Tamar remained desolate in her brother Absalom's house." +ንጉሡም ዳዊት ይህን ነገር ሁሉ በሰማ ጊዜ እጅግ ተቈጣ፤ ነገር ግን የበኵር ልጁ ነበረና ስለ ወደደው የልጁን የአምኖን ነፍስ አላሳዘነም።,ወሰምዐ ዳዊት ንጉሥ ኵሎ ዘንተ ነገረ ወተምዕዐ ፈድፋደ ወኢያሕመሞ ነፍሶ ለአምኖን ወልዱ እስመ ያፈቅሮ እስመ በኵሩ ውእቱ ።,"But when king David heard of all these things, he was very wroth." +አቤሴሎምም እኅቱን ትዕማርን ስላሳፈራት አምኖንን ጠልቶታልና አቤሴሎም አምኖንን ክፉም ሆነ መልካምም አልተናገረውም።,ወአልቦ ዘነበቦ አበሴሎም ኢሠናየ ወኢእኩየ ለአምኖን እስመ ይፀልኦ አበሴሎም ለአምኖን በበይነ ዝንቱ ነገር ዘአኅሰራ ለትዕማር እኅቱ ወዐቀበ ሎቱ በልቡ ።,"And Absalom spake unto his brother Amnon neither good nor bad: for Absalom hated Amnon, because he had forced his sister Tamar." +ከሁለት ዓመትም ���ኋላ አቤሴሎም በኤፍሬም አቅራቢያ ባለችው በቤላሶር በጎቹን አሸለተ፤ አቤሴሎምም የንጉሡን ልጆች ሁሉ ጠራ።,ወእምዝ አመ ይቀርጽዎ ለአበሴሎም በቤለሶር እንተ ቅርብት ለኤፍሬም ወጸውዖሙ አበሴሎም ለኵሎሙ ደቀ ንጉሥ ።,"And it came to pass after two full years, that Absalom had sheepshearers in Baalhazor, which is beside Ephraim: and Absalom invited all the king's sons." +አቤሴሎምም ወደ ንጉሡ መጥቶ። እነሆ፥ ባሪያህ በጎቹን ያሸልታል፤ ንጉሡና ሎሌዎቹ ከባሪያህ ጋር ይሂዱ አለው።,ወመጽአ አበሴሎም ኀበ ንጉሥ ወይቤሎ ናሁ ይቀርጽዎ ለገብርከ ወይምጻእ ንጉሥኒ ወደቂቁሂ ምስለ ገብርከ ።,"And Absalom came to the king, and said, Behold now, thy servant hath sheepshearers; let the king, I beseech thee, and his servants go with thy servant." +ንጉሡም አቤሴሎምን። ልጄ ሆይ፥ እንከብድብሃለንና ሁላችን እንመጣ ዘንድ አይሆንም አለው። የግድም አለው፥ እርሱ ግን መረቀው እንጂ ለመሄድ እንቢ አለ።,ወይቤሎ ንጉሥ ለአበሴሎም አልቦ ወልድየ ኢነሐውር ኵልነሰ ንሕነ ከመ ኢንክበድ ላዕሌከ ወአጽሐቦሂ ወአበየ ሐዊረ ወአእኰቶ ።,"And the king said to Absalom, Nay, my son, let us not all now go, lest we be chargeable unto thee. And he pressed him: howbeit he would not go, but blessed him." +አቤሴሎምም። አንተ እንቢ ካልህ ወንድሜ አምኖን ከእኛ ጋር እንዲሄድ እለምንሃለሁ አለ። ንጉሡም። ከአንተ ጋር ለምን ይሄዳል? አለው።,ወይቤ አበሴሎም ወእመአኮ ይሖር አምኖን እኁየ ምስሌየ ወይቤሎ ንጉሥ ለምንት የሐውር ምስሌከ ።,"Then said Absalom, If not, I pray thee, let my brother Amnon go with us. And the king said unto him, Why should he go with thee?" +አቤሴሎምም የግድ አለው፥ አምኖንንና የንጉሡንም ልጆች ሁሉ ከእርሱ ጋር ሰደደ።,ወሶበ አጽሐቦ አበሴሎም ፈነዎ ለአምኖን ምስሌሁ ወለኵሉ ደቂቀ ንጉሥ ወገብረ አበሴሎም ምሳሐ ከመ ምሳሐ ንጉሥ ።,"But Absalom pressed him, that he let Amnon and all the king's sons go with him." +አቤሴሎምም እንደ ንጉሥ ግብዣ ያለ ግብዣ አደረገ፤ አቤሴሎምም አገልጋዮቹን። አምኖን የወይን ጠጅ ጠጥቶ ልቡን ደስ ባለው ጊዜ እዩ። አምኖንን ግደሉ ባልኋችሁም ጊዜ ግደሉት፥ አትፍሩም፤ ያዘዝኋችሁም እኔ ነኝና በርቱ ጽኑም ብሎ አዘዛቸው።,ወአዘዞሙ አበሴሎም ለደቁ ወይቤሎሙ ዑቁ ወአእምሩ እምከመ ሰክረ ልቡ ለአምኖን በወይን ወእቤለክሙ ቅትልዎ ለአምኖን ቅትልዎ ወኢትፍርሁ እስመ አነ እዘዝኩክሙ ፤ ጽንዑ ወኩኑ ደቂቀ ኀይል ።,"Now Absalom had commanded his servants, saying, Mark ye now when Amnon's heart is merry with wine, and when I say unto you, Smite Amnon; then kill him, fear not: have not I commanded you? be courageous, and be valiant." +የአቤሴሎም አገልጋዮች አቤሴሎም እንዳዘዛቸው በአምኖን ላይ አደረጉበት። የንጉሡም ልጆች ሁሉ ተነሥተው በየበቅሎቻቸው ተቀምጠው ሸሹ።,ወገብሩ ደቂቀ አበሴሎም ላዕለ አምኖን በከመ አዘዞሙ አበሴሎም ወተንሥኡ ኵሎሙ ደቂቀ ንጉሥ ወተጽዕኑ አብቅሊሆሙ ወጐዩ ።,"And the servants of Absalom did unto Amnon as Absalom had commanded. Then all the king's sons arose, and every man gat him up upon his mule, and fled." +ገናም በመንገድ ሲሄዱ ለዳዊት። አቤሴሎም የንጉሡን ልጆች ሁሉ ገድሎአል፥ ከእነርሱም አንድ አልቀረም የሚል ወሬ መጣለት።,ወእንዘ እሙንቱ ፍኖቶሙ ሀለዉ በጽሐ ዜና ኀበ ዳዊት ሐይቤልዎ ቀተሎሙ አበሴሎም ለኵሎሙ ደቂቀ ንጉሥ ወኢያትረፈ እምኔሆሙ አሐደ ።,"And it came to pass, while they were in the way, that tidings came to David, saying, Absalom hath slain all the king's sons, and there is not one of them left." +ንጉሡም ተነሥቶ ልብሱን ቀደደ፥ በምድር ላይም ወደቀ፤ ባሪያዎቹም ሁሉ ልብሳቸውን ቀድደው በአጠገቡ ቆሙ።,ወተንሥአ ንጉሥ ወሠጠጠ አልባሲሁ ወዕከበ ውስተ ምድር ወኵሎሙ ደቁ እለ ይቀውሙ ቅድሜሁ ሠጠጡ አልባሲሆሙ ።,"Then the king arose, and tare his garments, and lay on the earth; and all his servants stood by with their clothes rent." +የዳዊትም ወንድም የሳምዓ ልጅ ኢዮናዳብ�� ጌታዬ ጕልማሶቹ የንጉሡ ልጆች ሁሉ እንደ ሞቱ አያስብ፤ እኅቱን ትዕማርን በግድ ካስነወራት ጀምሮ በአቤሴሎም ዘንድ የተቈረጠ ነገር ነበረና የሞተ አምኖን ብቻ ነው።,ወተሠጥዎ አሚናዳብ ወልደ ሳባዕ እኁሁ ለዳዊት ወይቤ ኢይበል እግዚእየ ንጉሥ ከመ ኵሎ ደቂቀ ንጉሥ ቀተለ ዘእንበለ አምኖን ባሕቲቱ አልቦ ዘሞተ እስመ ከመዝ ይብል አበሴሎሞ እምአመ ዕለተ አኅሰራ ለትዕማር እኅቱ ።,"And Jonadab, the son of Shimeah David's brother, answered and said, Let not my lord suppose that they have slain all the young men the king's sons; for Amnon only is dead: for by the appointment of Absalom this hath been determined from the day that he forced his sister Tamar." +አሁንም የሞተ አምኖን ብቻ ነው እንጂ የንጉሥ ልጆች ሁሉ ሞቱ ብሎ ጌታዬ ንጉሡ ይህን ነገር በልቡ አያኑር አለው።,ወይእዜኒ ኢተኀሊ እግዚእየ ንጉሥ ዘንተ ነገረ እንዘ ትብል ኵሎሙ ደቂቀ ንጉሥ ሞቱ ዘእንበለ አምኖን ባሕቲቱ አልቦ ዘሞተ ።,"Now therefore let not my lord the king take the thing to his heart, to think that all the king's sons are dead: for Amnon only is dead." +አቤሴሎምም ኰበለለ። ጕበኛውም ጕልማሳ ዓይኑን ከፍ አደረገ፥ እነሆም፥ ብዙ ሰዎች በኋላው በተራራው አጠገብ በመንገድ ሲመጡ አየ።,ወአበሴሎምሰ ተኀጥአ ወእምዝ አልዐለ አዕይንቲሁ ወልድ ዘይኔጽር ወሶበ ይሬኢ ወናሁ ሕዝብ ብዙኅ ይመጽእ ውስተ ፍኖት እንተ መንገለ ድኅሬሁ እምገቦ ደብር እምኀበ ሙራድ ወመጽአ ውእቱ ዘዐይን ወአይድዖ ለንጉሥ ወይቤሎ ሰብአ ርኢኩ እመንገለ ፍኖተ አድባር እምነ ማእከለ ደብር ።,"But Absalom fled. And the young man that kept the watch lifted up his eyes, and looked, and, behold, there came much people by the way of the hill side behind him." +ኢዮናዳብም ንጉሡን። እነሆ፥ የንጉሡ ልጆች መጥተዋል፤ ባሪያህ እንዳለው እንዲሁ ሆኖአል አለው።,ወይቤሎ አሚናዳብ ለንጉሥ ናሁ ደቂቀ ንጉሥ በጽሑ በከመ ይቤለከ ገብርከ ከማሁ ኮነ ።,"And Jonadab said unto the king, Behold, the king's sons come: as thy servant said, so it is." +ተናግሮም በጨረሰ ጊዜ፥ እነሆ፥ ወዲያው የንጉሥ ልጆች ገቡ፥ ድምፃቸውንም ከፍ አድርገው አለቀሱ፤ ደግሞ ንጉሡና ባሪያዎቹ ሁሉ እጅግ ታላቅ ልቅሶ አለቀሱ።,ወእምዝ ሶበ አኅለቀ ተናግሮ በጽሑ ደቂቀ ንጉሥ ወጸርኁ በቃሎሙ ወበከዩ ወንጉሥኒ ወኵሉ ደቂቁ በከዩ ዐቢየ ብካየ ፈድፋደ ።,"And it came to pass, as soon as he had made an end of speaking, that, behold, the king's sons came, and lifted up their voice and wept: and the king also and all his servants wept very sore." +አቤሴሎም ግን ኰብልሎ ወደ ጌሹር ንጉሥ ወደ ዓሚሁድ ልጅ ወደ ተልማይ ሄደ። ዳዊትም ሁልጊዜ ለልጁ ያለቅስ ነበር።,ወአበሴሎም ተኀጥአ ወሖረ ኀበ ቶሎሜሌም ወልደ አምዩድ ንጉሠ ጌዶሶር ውስተ ምድረ መዓከም ወላሐዎ ንጉሥ ለወልዱ በኵሉ መዋዕል ።,"But Absalom fled, and went to Talmai, the son of Ammihud, king of Geshur. And David mourned for his son every day." +አቤሴሎም ኰብልሎ ወደ ጌሹር ሄደ፥ በዚያም ሦስት ዓመት ያህል ተቀመጠ።,ወአበሴሎምሰ ተኀጥአ ወሖረ ውስተ ጌዶሶር ወነበረ ህየ ፫ዓመተ ።,"So Absalom fled, and went to Geshur, and was there three years." +ንጉሡም ዳዊት ስለ አምኖን ሞት ተጽናንቶ ወደ አቤሴሎም ይሄድ ዘንድ እጅግ ናፈቀ።,ወኀደገ ሐዊረ ዳዊት ንጉሥ ኀበ አበሴሎም እስመ አንገፍዎ በእንተ አምኖን እስመ ሞተ ።,"And the soul of king David longed to go forth unto Absalom: for he was comforted concerning Amnon, seeing he was dead." +እንዲህም ሆነ፤ በዓመቱ መለወጫ ነገሥታት ወደ ሰልፍ በሚወጡበት ጊዜ፥ ዳዊት ኢዮአብን ከእርሱም ጋር ባሪያዎቹን እስራኤልንም ሁሉ ሰደደ። የአሞንም ልጆች አገር አጠፉ፥ ረባትንም ከበቡ፤ ዳዊት ግን በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር።,ወእምዝ በጺሖ ዓመት አመ መዋዕለ ይወፅኡ ነገሥት ወፈነዎሙ ዳዊት ለኢዮአብ ወለደቂቁ ወለኵሉ እስራኤል ወቀተልዎሙ ለደቂቀ ዐሞን ወነበሩ ውስተ ራባት ወዳዊትሰ ነበረ ውስተ ኢየሩሳሌም ��,"And it came to pass, after the year was expired, at the time when kings go forth to battle, that David sent Joab, and his servants with him, and all Israel; and they destroyed the children of Ammon, and besieged Rabbah. But David tarried still at Jerusalem." +እንዲህም ሆነ፤ ወደ ማታ ጊዜ ዳዊት ከምንጣፉ ተነሣ፥ በንጉሥም ቤት በሰገነት ላይ ተመላለሰ፤ በሰገነቱ ሳለ አንዲት ሴት ስትታጠብ አየ፤ ሴቲቱም መልከ መልካም ነበረች።,ወሶበ ኮነ ፍና ሰርክ ተንሥአ ዳዊት እምስካቡ ወዐርገ ውስተ ናሕስ ቤተ ንጉሥ ያንሶሱ ወርእየ ብእሲተ በላዕለ ናሕስ እንዘ ትትሐፀብ ወሠናይት ይእቲ ብእሲት ወፈድፋደ ራእያ ።,"And it came to pass in an eveningtide, that David arose from off his bed, and walked upon the roof of the king's house: and from the roof he saw a woman washing herself; and the woman was very beautiful to look upon." +ዳዊትም ልኮ ስለ ሴቲቱ ጠየቀ፤ አንድ ሰውም። ይህች የኤልያብ ልጅ የኬጢያዊው የኦርዮ ሚስት ቤርሳቤህ አይደለችምን? አለ።,ወለአከ ዳዊት ኀቤሃ ወይቤ አኮኑ ኬርሳቤኅ ይእቲ ወለተ ኤልያብ ኬጥያዊ ወኦርዮስ ምታ ።,"And David sent and enquired after the woman. And one said, Is not this Bathsheba, the daughter of Eliam, the wife of Uriah the Hittite?" +ዳዊትም መልእክተኞች ልኮ አስመጣት፤ ወደ እርሱም ገባች፥ ከርኵሰትዋም ነጽታ ነበርና ከእርስዋ ጋር ተኛ፤ ወደ ቤትዋም ተመለሰች።,ወለአከ ዳዊት ኀቤሃ ወነሥኣ ወሰከበ ምስሌሃ ወይእቲሰ በከመ ተሐፅበት እምነ ትክቶሃ ወአተወት ቤታ ።,"And David sent messengers, and took her; and she came in unto him, and he lay with her; for she was purified from her uncleanness: and she returned unto her house." +ሴቲቱም አረገዘች፥ ወደ ዳዊትም። አርግዤአለሁ ብላ ላከችበት።,ወፀንሰት ይእቲ ብእሲት ወአይድዕዎ ለዳዊት ወትቤ ፀነስኩ አንሰ ።,"And the woman conceived, and sent and told David, and said, I am with child." +ዳዊትም ወደ ኢዮአብ። ኬጢያዊውን ኦርዮን ስደድልኝ ብሎ ላከ። ኢዮአብም ኦርዮን ወደ ዳዊት ሰደደው።,ወለአከ ዳዊት ኀበ ኢዮአብ እንዘ ይብል ፈንዎአ ለኦርዮስእ ኀቤየ ወፈነዎ ኢዮአብ ለኦርዮስ ኬጥያዊ ኀበ ዳዊት ።,"And David sent to Joab, saying, Send me Uriah the Hittite. And Joab sent Uriah to David." +ኦርዮም ወደ እርሱ በመጣ ጊዜ ዳዊት የኢዮአብንና የሕዝቡን ደኅንነት፥ ሰልፉም እንዴት እንደ ሆነ ጠየቀው።,ወበጽሐ ኦርዮስ ወቦአ ኀቤሁ ወተስእሎ ዳዊት በእንተ ዳኅናሁ ለኢዮአብ ወበእንተ ዳኅና ሕዝብ ወበእንተ ዳኅና ፀብእ ።,"And when Uriah was come unto him, David demanded of him how Joab did, and how the people did, and how the war prospered." +ዳዊትም ኦርዮን። ወደ ቤትህ ሂድ፥ እግርህንም ታጠብ አለው። ኦርዮም ከንጉሡ ቤት ሲወጣ ማለፊያ የንጉሥ መብል ተከትሎት ሄደ።,ወይቤሎ ዳዊት ለኦርዮስ ሖር ረድ ውስተ ቤትከ ወተሐፀብ እገሪከ ወወፅአ ኦርዮስ እምነ ቤተ ንጉሥ ወወፂእ ተለዎ ወዓሌ ንጉሥ ።,"And David said to Uriah, Go down to thy house, and wash thy feet. And Uriah departed out of the king's house, and there followed him a mess of meat from the king." +ኦርዮ ግን ከጌታው ባሪያዎች ሁሉ ጋር በንጉሥ ቤት ደጅ ተኛ፥ ወደ ቤቱም አልወረደም።,ወቤተ ኦርዮስ ዴዴ ቤተ ንጉሥ ምስለ አግብርተ እግዚኡ ወኢወረደ ቤቶ ።,"But Uriah slept at the door of the king's house with all the servants of his lord, and went not down to his house." +ኦርዮ ወደ ቤቱ አልሄደም ብለው ለዳዊት ነገሩት፤ ዳዊትም ኦርዮን። አንተ ከመንገድ የመጣህ አይደለምን? ስለ ምን ወደ ቤትህ አልወረድህም? አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለኦርዮስ አኮኑ እምነ ሐቅል መጻእከ ወለምንት ኢወረድከ ውስተ ቤትከ ።,"And when they had told David, saying, Uriah went not down unto his house, David said unto Uriah, Camest thou not from thy journey? why then didst thou not go down unto thine house?" +ኦርዮም ዳዊትን። ታቦቱና እስራኤል ይሁዳም በጎጆ ተቀምጠዋል፤ ጌታዬ ኢዮአብና የጌታዬም ባሪያዎች በሰፊ ሜዳ ሰፍረዋል፤ እኔ ልበላና ልጠጣ ወይስ ከሚስቴ ጋር ልተኛ ወደ ቤቴ እሄዳለሁን? በሕይወትህና በሕያው ነፍስ�� እምላለሁ! ይህን ነገር አላደርገውም አለው።,ወይቤሎ ኦርዮስ ለዳዊት ታቦተ እግዚአብሔር ወእስራኤል ወይሁዳ ይነብሩ ውስተ ደባትር ወኢዮአብ እግዚእየ ወአግብርተ እግዚእየ ውስተ ገጸ ምድር ይትዐየኑ ወአንሰ እበውእ ውስተ ቤትየ ከመ እብላዕ ወእስተይ ወከመ እስክብ ምስለ ብእሲትየ ፤ እፎኑ ዝንቱ ፤ ሕያው እግዚአብሔር ወሕያው ነፍስከ ከመ ኢይንብሮ ለዝንቱ ነገር ።,"And Uriah said unto David, The ark, and Israel, and Judah, abide in tents; and my lord Joab, and the servants of my lord, are encamped in the open fields; shall I then go into mine house, to eat and to drink, and to lie with my wife? as thou livest, and as thy soul liveth, I will not do this thing." +ዳዊትም ኦርዮን። ዛሬ ደግሞ በዚህ ተቀመጥ፥ ነገም አሰናብትሃለሁ አለው። ኦርዮም በዚያ ቀንና በነጋው በኢየሩሳሌም ተቀመጠ።,ወይቤሎ ዳዊት ለኦርዮ ንበር ዝየ ዮም ወጌሠመ እፌንወከ ወነበረ ኦርዮ ውስተ ኢየሩሳሌም ይእተ አሚረ ።,"And David said to Uriah, Tarry here to day also, and to morrow I will let thee depart. So Uriah abode in Jerusalem that day, and the morrow." +ዳዊትም ጠራው፥ በፊቱም በላና ጠጣ፥ አሰከረውም፤ ነገር ግን በመሸ ጊዜ ወጥቶ ከጌታው ባሪያዎች ጋር በምንጣፉ ላይ ተኛ፥ ወደ ቤቱም አልወረደም።,ወጸውዖ ዳዊት ወበልዐ ወሰትየ በቅድሜሁ ወአስከሮ ወወፅአ ሰርከ ከመ ይስክብ ውስተ ዐራቱ ምስለ አግብርተ እግዚኡ ወኢወረደ ቤቶ ።,"And when David had called him, he did eat and drink before him; and he made him drunk: and at even he went out to lie on his bed with the servants of his lord, but went not down to his house." +በነጋም ጊዜ ዳዊት ለኢዮአብ ደብዳቤ ጻፈ፥ በኦርዮም እጅ ላከው።,ወሶበ ጸብሐ ጸሐፈ ዳዊት መጽሐፈ ኀበ ኢዮአብ ወፈነወ ምስለ ኦርዮ ።,"And it came to pass in the morning, that David wrote a letter to Joab, and sent it by the hand of Uriah." +በደብዳቤውም። ኦርዮን ጽኑ ሰልፍ ባለበት በፊተኛው ስፍራ አቁሙት፥ ተመትቶም ይሞት ዘንድ ከኋላው ሽሹ ብሎ ጻፈ።,ወጸሐፈ ውስተ መጽሐፍ እንዘ ይብል አብእዎአ ለኦርዮ ኀበ ጽኑዕ ቀትልአ ፍጽመአ ወተመየጡአ ወኅድግዎአ ያቍስልዎአ ወይሙትአ ።,"And he wrote in the letter, saying, Set ye Uriah in the forefront of the hottest battle, and retire ye from him, that he may be smitten, and die." +ኢዮአብም ከተማይቱን በከበበ ጊዜ ጀግኖች እንዳሉበት በሚያውቀው ስፍራ ኦርዮን አቆመው።,ወእምዝ እንዘ የዐቅባ ኢዮአብ ለሀገር ወሰድዎ ለኦርዮ ውስተ መካን ኀበ ያአምር ከመ ሀለዉ ዕደው ጽኑዓን ህየ ።,"And it came to pass, when Joab observed the city, that he assigned Uriah unto a place where he knew that valiant men were." +የከተማይቱም ሰዎች ወጥተው ከኢዮአብ ጋር ተዋጉ፤ ከዳዊትም ባሪያዎች ከሕዝቡ አንዳንዱ ወደቁ፤ ኬጢያዊው ኦርዮም ደግሞ ሞተ።,ወወፅኡ ሰብአ ሀገር ከመ ይትቃተሉ ምስለ ኢዮአብ ወወድቁ እምነ ሰብኡ ለዳዊት ወሞተ ኦርዮኒ ኬጥያዊ ።,"And the men of the city went out, and fought with Joab: and there fell some of the people of the servants of David; and Uriah the Hittite died also." +ኢዮአብም ልኮ በሰልፍ የሆነውን ሁሉ ለዳዊት ነገረው።,ወፈነወ ኢዮአብ ይዜንውዎ ለንጉሥ ኵሎ ዜና ፀብእ ይንግርዎ ለንጉሥ ፤,Then Joab sent and told David all the things concerning the war; +ለመልእክተኛውም እንዲህ ብሎ አዘዘው። የሰልፉን ነገር ሁሉ ለንጉሡ ነግረህ በፈጸምህ ጊዜ።,ወይቤ እመ ተምዕዐ ንጉሥ ወይቤ ለምንት ቀረብክሙ ኀበ ሀገር ትትቃተሉ ኢታአምሩኑ ከመ ይነድፉ እምኀበ አረፍት ።,"And charged the messenger, saying, When thou hast made an end of telling the matters of the war unto the king," +ስትዋጉ ወደ ከተማይቱ ለምን ቀረባችሁ? ከቅጥሩ በላይ ፍላጻ እንዲወረወር አታውቁምን?,መኑ ቀተሎ ለአበሜሌክ ወልደ ኢዮርብዓም ወልደ ኔር አኮኑ ብእሲት ወገረት ስባረ ማኅረፅ ላዕሌሁ እምነ መልዕልተ አረፍት ወሞተ በቴምናስ ፤ ለምንት ቀረብክሙ ኀበ አረፍት ፤ ወትብሎ ገብርከኒ ኦርዮ ኬጥያዊ ሞተ ።,"And if so be that the king's wrath arise, and he say unto thee, Wherefore approached ye so nigh unto the city when ye did fight? knew ye not that they would shoot from the wall?" +የሩቤሼትን ልጅ አቤሜሌክን ማን ገደለው? ከቅጥር ላይ የወፍጮ መጅ ጥላ በቴቤስ ላይ የገደለችው አንዲት ሴት አይደለችምን? ስለ ምን ወደ ቅጥሩ እንደዚህ ቀርባችሁ? ብሎ ንጉሡ ሲቈጣ ብታይ፥ አንተ። ባሪያህ ኬጢያዊው ኦርዮ ደግሞ ሞተ በለው።,ወሖረ ሐዋርያሁ ለኢዮአብ ኀበ ንጉሥ ውስተ ኢየሩሳሌም ወበጽሐ ወዜነዎ ለዳዊት ኵሎ ዘከመ ይቤሎ ኢዮአብ ኵሎ ዜና ፀብእ ወተምዐ ዳዊት ላዕለ ኢዮአብ ወይቤሎ ለውእቱ ሐዋርያ ለምንት በጻሕክሙ ኀበ አረፍተ ሀገር ትትቃተሉ ኢታአምሩኑ ከመ ትቈስሉ እምነ አረፍት መኑ ቀተሎ ለአበሜሌክ ወልደ ኤርብዓም አኮኑ ብእሲት ወገረት ላዕሌሁ ስባረ ማኅረጽ እምላዕለ አረፍት ወሞተ በተምናስ ለምንት በጻሕክሙ አረፍተ ።,"Who smote Abimelech the son of Jerubbesheth? did not a woman cast a piece of a millstone upon him from the wall, that he died in Thebez? why went ye nigh the wall? then say thou, Thy servant Uriah the Hittite is dead also." +መልእክተኛውም ተነሥቶ ሄደ፥ ኢዮአብም ያዘዘውን ሁሉ ለዳዊት ነገረው።,ወይቤሎ ውእቱ ሐዋርያ ለዳዊት ሶበ ኀየሉነ ወዴገኑነ እሙንቱ ዕደው እስከ ገዳም አውጽኡነ ወእምዝ ተመየጥናሆሙ ወሰደድናሆሙ እስከ ኆኅተ አንቀጽ ።,"So the messenger went, and came and shewed David all that Joab had sent him for." +መልእክተኛውም ዳዊትን። ሰዎቹ በረቱብን፥ ወደ ሜዳም ወጡብን፤ እኛም ወደቅንባቸው፥ እስከ ከተማይቱም በር ድረስ ተከተልናቸው።,ወነደፉ ሰብአ ሐጽ ላዕለ ደቅከ እመልዕልተ አረፍት ወሞቱ እምውስተ ደቁ ለንጉሥ ወገብርከኒ ኦርዮስ ኬጥያዊ ሞተ ።,"And the messenger said unto David, Surely the men prevailed against us, and came out unto us into the field, and we were upon them even unto the entering of the gate." +ፍላጻ የሚወረውሩም በቅጥሩ ላይ ሆነው በባሪያዎችህ ላይ ወረወሩ፤ ከንጉሡም ባሪያዎች አንዳንድ ሞቱ፥ ባሪያህም ኬጢያዊው ኦርዮ ደግሞ ሞተ አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለውእቱ ሐዋርያ ከመዝ በሎ ለኢዮአብ ኢይዕፀብከአ ዝንቱአ ነገር ቅድመ አዕይንቲከአ እስመአ ከመዝአ ውእቱአ ቦአመአ ከማሁአ ወቦአመአ ከመዝአ ትበልዕአ መጥባሕትአ ወአጽንዕአ አንተሰአ ተቃትሎአ ምስለአ ሀገርአ ወአስተጋብእአ ወአጽንዕአ ።,"And the shooters shot from off the wall upon thy servants; and some of the king's servants be dead, and thy servant Uriah the Hittite is dead also." +ዳዊትም መልእክተኛውን። ሰይፍ አንድ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜም ያን ያጠፋልና ይህ ነገር በዓይንህ አይክፋ፤ ከተማይቱን የሚወጉትን አበርታ፥ አፍርሳትም ብለህ ለኢዮአብ ንገረው፤ አንተም አጽናው አለው።,ወሰምዐት ብእሲቱ ለኦርዮስ ከመ ሞተ ኦርዮስ ወበከየቶ ለምታ ።,"Then David said unto the messenger, Thus shalt thou say unto Joab, Let not this thing displease thee, for the sword devoureth one as well as another: make thy battle more strong against the city, and overthrow it: and encourage thou him." +የኦርዮም ሚስት ባልዋ ኦርዮ እንደሞተ በሰማች ጊዜ ለባልዋ አለቀሰች።,ወእምዝ ሶበ ኀለፈ ላሓ ለአከ ላቲ ዳዊት ወነሥኣ ወአእተዋ ቤቶ ወአውሰባ ወኮነቶ ብእሲቶ ወወለደት ሎቱ ወልደ ፤ ወኮነ እኩየ ዝንቱ ነገር ዘገብረ ዳዊት በቅድመ አዕይንቲሁ ለእግዚአብሔር ።,"And when the wife of Uriah heard that Uriah her husband was dead, she mourned for her husband." +ከዚህ በኋላ የአሞን ልጆች ንጉሥ ሞተ፥ ልጁም ሐኖን በፋንታው ነገሠ።,ወእምዝ እምድኅረ ዝንቱ ሞተ ንጉሠ ደቂቀ ዐሞን ወነግሠ ሐኖን ወልዱ ህየንቴሁ ።,"And it came to pass after this, that the king of the children of Ammon died, and Hanun his son reigned in his stead." +ዳዊትም። አባቱ ወረታ እንዳደረገልኝ እኔ ለናዖስ ልጅ ለሐኖን ቸርነት አደርጋለሁ አለ። ዳዊትም አባቱ ስለ ሞተ ሊያጽናናው ባሪያዎቹን ላከ፤ የዳዊትም ባሪያዎች ወደ አሞን ልጆች አገር መጡ።,ወይቤ ዳዊት እገብር ምሕረተ ምስለ ሐኖን ወል��� ነአሶ በከመ ገብረ አቡሁ ምሕረተ ላዕሌየ ወፈነወ ዳዊት ሰብአ ያስተብቍዕዎ ሰብኡ በእንተ አቡሁ ከመ ያንግፍዎ ላሐ ወበጽሑ ደቂቀ ዳዊት ውስተ ብሔረ ደቂቀ ዐሞን ።,"Then said David, I will shew kindness unto Hanun the son of Nahash, as his father shewed kindness unto me. And David sent to comfort him by the hand of his servants for his father. And David's servants came into the land of the children of Ammon." +የአሞንም ልጆች አለቆች ጌታቸውን ሐኖንን። ዳዊት አባትህን አክብሮ ሊያጽናናህ ባሪያዎቹን ወደ አንተ የላከ ይመስልሃልን? ዳዊትስ ከተማይቱን ለመመርመርና ለመሰለል ለማጥፋትም ባሪያዎቹን የላከ አይደለምን? አሉት።,ወይቤልዎ መላእክቲሆሙ ለደቂቀ ዐሞን ለሐኖን ለእግዚኦሙ ይመስለከኑ ዳዊት ከመ ይንአዶ ለአቡከ ዘፈነወ በቅድሜከ ያስተብቍዑከ ፤ አኮኑ አዕይንት እሙንቱ ወከመ ይፍትንዋ ለሀገር ወከመ ያእምርዋ ዘፈነወ ሰብአ ኀቤከ ።,"And the princes of the children of Ammon said unto Hanun their lord, Thinkest thou that David doth honour thy father, that he hath sent comforters unto thee? hath not David rather sent his servants unto thee, to search the city, and to spy it out, and to overthrow it?" +ሐኖንም የዳዊትን ባሪያዎች ወስዶ የጢማቸውን ገሚስ ላጨ፥ ልብሳቸውንም እስከ ወገባቸው ድረስ ከሁለት ቀድዶ ሰደዳቸው።,ወነሥኦሙ ሐኖን ለደዊቀ ዳዊት ወላጸዮ ጽሕሞሙ ወመተረ አልባሰ ድርዖሙ እምነ ማአከሉ እስከነ ሐቌሆሙ ወእምዝ ፈነዎሙ ።,"Wherefore Hanun took David's servants, and shaved off the one half of their beards, and cut off their garments in the middle, even to their buttocks, and sent them away." +ዳዊትም ያን በሰማ ጊዜ ሰዎቹ እጅግ አፍረው ነበሩና ተቀባዮች ላከ። ንጉሡም። ጢማችሁ እስኪያድግ ድረስ በኢያሪኮ ተቀመጡ፥ ከዚያም በኋላ ተመለሱ አላቸው።,ወዜነውዎ ለዳዊት ዘእሙንቱ ዕደው ወፈነወ ዳዊት ይትቀበልዎሙ እስመ ክቡራን እሙንቱ ዕደው ጥቀ ወይቤሎሙ ዳዊት ንጉሥ ንበሩ ውስተ ኢያሪኮ እስከ ይበቍል ጽሕምክሙ ወእምዝ ተጋብኡ ።,"When they told it unto David, he sent to meet them, because the men were greatly ashamed: and the king said, Tarry at Jericho until your beards be grown, and then return." +የአሞን ልጆች በዳዊት ዘንድ እንደተጠሉ ባዩ ጊዜ፥ የአሞን ልጆች ልከው ከሶርያውያን ከቤትሮዖብና ከሱባ ሀያ ሺህ እግረኞች፥ ከመዓካ ንጉሥም አንድ ሺህ ሰዎች፥ ከጦብም አሥራ ሁለት ሺህ ሰዎች ቀጠሩ።,ወርእዩ ደቂቀ ዐሞን ከመ ተኀፍሩ ሕዝበ ዳዊት ወለአኩ ደቂቀ ዐሞን ወዐሰቡ ሎሙ ሶርያሃ ወሮዖብሃ ፪፼አጋር ወበኀበ ንጉሠ ዐማሌቅ ፲፻ብእሴ ወበእስጦብ ፼ወ፳፻ብእሴ ።,"And when the children of Ammon saw that they stank before David, the children of Ammon sent and hired the Syrians of Bethrehob, and the Syrians of Zoba, twenty thousand footmen, and of king Maacah a thousand men, and of Ishtob twelve thousand men." +ዳዊትም በሰማ ጊዜ ኢዮአብንና የኃያላኑን ሠራዊት ሁሉ ላከ።,ወሰምዐ ዳዊት ወፈነዎ ለኢዮአብ ወኵሎ ጽኑዓነ ኀይለ ።,"And when David heard of it, he sent Joab, and all the host of the mighty men." +የአሞንም ልጆች ወጥተው በበሩ መግቢያ ፊት ለፊት ተሰለፉ፤ የሱባና የረአብ ሶርያውያን፥ የጦብና የመዓካም ሰዎች ለብቻቸው በሰፊ ሜዳ ላይ ነበሩ።,ወወፅኡ ደቂቀ ዐሞን ወተኣኀዙ ይትቃተሉ በኀበ አንቀጽ ወሶርያ ዘሱባ ወሮዖብ ወእስጦብ ወዐማሌቅ ኅቡረ ውስተ ገዳም ።,"And the children of Ammon came out, and put the battle in array at the entering in of the gate: and the Syrians of Zoba, and of Rehob, and Ishtob, and Maacah, were by themselves in the field." +ኢዮአብም በፊትና በኋላ ሰልፍ እንደ ከበበው ባየ ጊዜ ከእስራኤል ምርጥ ምርጦቹን ሁሉ መረጠ፥ በሶርያውያንም ፊት ለሰልፍ አኖራቸው።,ወርእየ ኢዮአብ ከመ መጽእዎሙ እምኔሆሙ ምክዕቢተ ይትቃተልዎሙ እምቅድሜሆሙኒ ወእምድኅሬሆሙኒ ወኀረየ ሎቱ እምነ ኵሉ ወራዙተ እስራኤል ወተቃተልዎሙ ለሶርያ እምቅድም ።,"When Joab saw that the front of the battle was against him before and behind, he chose of all the choice men of Israel, and put them in array against the Syrians:" +የቀረውንም ሕዝብ በወንድሙ በአቢሳ እጅ አድርጎ በአሞን ልጆች ፊት ለሰልፍ አኖራቸው።,ወዘተርፈ ሕዝቦ ፈነወ ምስለ አቢሳ እኁሁ ወተቃደምዎሙ ለደቂቀ ዐሞን ወተቃተልዎሙ ።,"And the rest of the people he delivered into the hand of Abishai his brother, that he might put them in array against the children of Ammon." +ሶርያውያን ቢበረቱብኝ ትረዳኛለህ፤ የአሞን ልጆች ቢበረቱብህ እኔ መጥቼ እረዳሃለሁ።,ወይቤ ለእመ ጸንዑ ሶርያ እምኔየ ትከውኑኒ ረድኤተ አንትሙ ወእመ ደቂቀ ዐሞን ጸንሁ እምኔክሙ ወንከውነክሙ ንሕነ ረድኤተ ።,"And he said, If the Syrians be too strong for me, then thou shalt help me: but if the children of Ammon be too strong for thee, then I will come and help thee." +አይዞህ፤ ስለ ሕዝባችንና ስለ አምላካችንም ከተሞች እንበርታ፤ እግዚአብሔርም ደስ ያሰኘውን ያድርግ አለ።,ጽንዑ ወኀይሉ በእንተ ሕዝብነ ወበእንተ አህጉረ አምላክነ ወእግዚአብሔር ይገብር ሠናይተ ዘይኤድም በቅድመ አዕይንቲሁ ።,"Be of good courage, and let us play the men for our people, and for the cities of our God: and the LORD do that which seemeth him good." +ኢዮአብና ከእርሱም ጋር የነበረው ሕዝብ ከሶርያውያን ጋር ሊዋጉ ቀረቡ፥ እነርሱም ከፊቱ ሸሹ።,ወቦኡ ኢዮአብ ወኵሉ ሕዝብ ዘምስሌሁ ይትቃተሉ ምስለ ሶርያ ወጐዩ እምቅድመ ገጾሙ ።,"And Joab drew nigh, and the people that were with him, unto the battle against the Syrians: and they fled before him." +የአሞንም ልጆች ሶርያውያን እንደ ሸሹ ባዩ ጊዜ እነርሱ ደግሞ ከአቢሳ ፊት ሸሹ፥ ወደ ከተማይቱም ገቡ፤ ኢዮአብም ከአሞን ልጆች ዘንድ ተመልሶ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ።,ወሶበ ርእዩ ደቂቀ ዐሞን ከመ ጐዩ ሶርያ ጐዩ እሙንቱኒ እምቅድመ ገጹ ለአቢሳ ወቦኡ ውስተ ሀገር ወአተወ ኢዮአብ እምኀበ ደቂቀ ዐሞን ወቦአ ውስተ ኢየሩሳሌም ።,"And when the children of Ammon saw that the Syrians were fled, then fled they also before Abishai, and entered into the city. So Joab returned from the children of Ammon, and came to Jerusalem." +ሶርያውያንም በእስራኤል ፊት እንደ ተሸነፉ ባዩ ጊዜ በአንድነት ተሰበሰቡ።,ወሶበ ርእዩ ሶርያ ከመ ወድቁ ቅድሜሆሙ ለእስራኤል ወተጋብኡ ኅቡረ ።,"And when the Syrians saw that they were smitten before Israel, they gathered themselves together." +አድርአዛርም ልኮ በወንዝ ማዶ የነበሩትን ሶርያውያን፥ አመጣ፤ ወደ ኤላምም መጡ፥ የአድርአዛርም ሠራዊት አለቃ ሶባክ በፊታቸው ነበረ።,ወለአከ እድረዐዛር ወአስተጋብኦሙ ለሶርያ እምነ ማዕዶት ፈለገ ከማዐቅ ወመጽኡ ውስተ ኤላም ወሶቤቅ መልአከ ኀይሉ ለእድረዐዛር ቅድሜሆሙ ።,"And Hadarezer sent, and brought out the Syrians that were beyond the river: and they came to Helam; and Shobach the captain of the host of Hadarezer went before them." +ዳዊትም በሰማ ጊዜ እስራኤልን ሁሉ ሰበሰበ፥ ዮርዳኖስንም ተሻግሮ ወደኤላም መጣ፤ ሶርያውያንም በዳዊት ፊት ተሰልፈው ከእርሱ ጋር ተዋጉ።,ወዜነውዎ ለዳዊት ወእስተጋብኦሙ ለኵሉ እስራኤል ወዐደዉ ዮርዳኖስ ወመጽኡ ሶርያ ተቀበልዎ ለዳዊት ወተቃተሉ ሶርያ ምስሌሆሙ ።,"And when it was told David, he gathered all Israel together, and passed over Jordan, and came to Helam. And the Syrians set themselves in array against David, and fought with him." +ሶርያውያንም ከእስራኤል ፊት ሸሹ፤ ዳዊትም ከሶርያውያን ሰባት መቶ ሰረገለኞች አርባ ሺህም ፈረሰኞች ገደለ፤ የሠራዊቱንም አለቃ ሶባክን መታ፥ እርሱም በዚያ ሞተ።,ወጐዩ እምቅድመ እስራኤል ወቀተለ እምነ ሶርያ ዳዊት ፯፻ሰረገላተ ወ፬፼ሰብአ ፈረስ ወሶሌቅሃኒ መልአከ ኀይሉ ቀተሎ ወሞተ በህየ ።,"And the Syrians fled before Israel; and David slew the men of seven hundred chariots of the Syrians, and forty thousand horsemen, and smote Shobach the captain of their host, who died there." +ለአድርአዛርም የሚገብሩ ነገሥታት ሁሉ በእስራኤል ፊት እንደ ተሸነፉ ባዩ ጊዜ ከእስራኤል ጋር ታረቁ፥ ገበሩላቸውም። ሶርያውያንም ከዚያ ወዲያ የአሞንን ልጆች ይረዱ ዘን�� ፈሩ።,ወሶበ ርእዩ ኵሉ ነገሥት አግብርተ አድረዐዛር ከመ ወድቁ ቅድመ እስራኤል ወገረሩ ለእስራኤል ወተቀንዩ ሎሙ ወፈርሁ ሶርያ ህየ አድኅኖቶሙ ለደቂቀ ዐሞን ።,"And when all the kings that were servants to Hadarezer saw that they were smitten before Israel, they made peace with Israel, and served them. So the Syrians feared to help the children of Ammon any more." +የጽሩያም ልጅ ኢዮአብ የንጉሡ ልብ ወደ አቤሴሎም እንዳዘነበለ አወቀ።,ወአእመረ ኢዮአብ ወልደ ሶርህያ ከመ ገብአ ልቡ ለንጉሥ ኀበ አበሴሎም ።,Now Joab the son of Zeruiah perceived that the king's heart was toward Absalom. +ኢዮአብም ወደ ቴቁሔ ልኮ ከዚያ ብልሃተኛ ሴት አስመጣና። አልቅሺ፥ የኀዘንም ልብስ ልበሺ፥ ዘይትም አትቀቢ፥ ስለ ሞተ ሰውም ብዙ ዘመን እንደምታለቅሺ ሁኚ፤,ወለአከ ኢዮአብ ኀበ ቴቆሔ ወነሥአ እምህየ ብእሲተ ጠባበ ወይቤላ ላሕዊ ወልበሲ አልባሰ ላሕ ወኢትትቀብኢ ቅብአ ወኩኒ ከመ ብእሲት እንተ ትላሑ ላዕለ ዘሞተ ወከመዝ ግበሪ ብዙኀ መዋዕለ ።,"And Joab sent to Tekoah, and fetched thence a wise woman, and said unto her, I pray thee, feign thyself to be a mourner, and put on now mourning apparel, and anoint not thyself with oil, but be as a woman that had a long time mourned for the dead:" +ወደ ንጉሡም ገብተሽ እንዲህ ያለውን ቃል ንገሪው አላት፤ ኢዮአብም ቃሉን በእርስዋ አፍ አደረገ።,ወትበውኢ ኀበ ንጉሥ ወትብልዮ ዘከመ እቤለኪ ፤ ወመሀራ ኢዮአብ ዘከመ ትብሎ ።,"And come to the king, and speak on this manner unto him. So Joab put the words in her mouth." +እንዲሁም የቴቁሔይቱ ሴት ወደ ንጉሥ ገብታ በግምባርዋ በምድር ላይ ወደቀች፥ እጅ ነሥታም። ንጉሥ ሆይ፥ አድነኝ አለች።,ወቦአት ይእቲ ብእሲት ቴቆያዊት ኀበ ንጉሥ ወወድቀት በገጻ ውስተ ምድር ወሰገደት ሎቱ ወትቤ አሕይወኒ ንጉሥ አሕይወኒ ።,"And when the woman of Tekoah spake to the king, she fell on her face to the ground, and did obeisance, and said, Help, O king." +ንጉሡም። ምን ሆነሻል? አላት። እርስዋም መልሳ አለች። በእውነት እኔ ባሌ የሞተብኝ ባልቴት ሴት ነኝ።,ወይቤላ ምንተ ኮንዚ ወትቤሎ ብእሲት መበለት አነ ወሞተ ምትየ ።,"And the king said unto her, What aileth thee? And she answered, I am indeed a widow woman, and mine husband is dead." +ለእኔም ለባሪያህ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩኝ፥ በሜዳም ተጣሉ፤ የሚገላግላቸውም አልነበረም፥ አንዱም ሌላውን መትቶ ገደለው።,ወባቲ አመትከ ፪ደቂቀ ወተባአሱ ክልኤሆሙ በፍኖት ወአልቦ ዘያስተኃድጎሙ በማእከሎሙ ወተንሥአ ፩ላዕለ ካልኡ ወቀተሎ ።,"And thy handmaid had two sons, and they two strove together in the field, and there was none to part them, but the one smote the other, and slew him." +እነሆም፥ ዘመዶች ሁሉ በባሪያህ ላይ ተነሥተው። ስለ ገደለው ስለ ወንድሙ ነፍስ እንገድለው ዘንድ ወንድሙን የገደለውን አውጪ አሉኝ፤ እንዲሁም ደግሞ ወራሹን የቀረውን መብራቴን ያጠፋሉ፥ የባሌን ስምና ዘርም ከምድር ላይ አያስቀሩም።,ወተንሥአ ኵሉ ሀገር ላዕለ አመትከ ወይቤሉ አውጽኡ ዘቀተለ እኁሁ ወንቅትሎ ህየንተ ነፍሰ እኀ ሁ ዘቀተለ ወንደምስሶ ለወራሲክሙ ወያጥፍእዎ ለሕፃንየ ዘተርፈ ከመ ኢየሀሉ ለምትየ ተረፈ ወስመ በውስተ ምድር ።,"And, behold, the whole family is risen against thine handmaid, and they said, Deliver him that smote his brother, that we may kill him, for the life of his brother whom he slew; and we will destroy the heir also: and so they shall quench my coal which is left, and shall not leave to my husband neither name nor remainder upon the earth." +ንጉሡም ሴቲቱን። ወደ ቤትሽ ሂጂ፥ እኔም ስለ አንቺ አዝዛለሁ አላት።,ወይቤላ ንጉሥ ሖሪ በዳኅን እተዊ ውስተ ቤትኪ ወአነ እኤዝዝ በእንቲአኪ ።,"And the king said unto the woman, Go to thine house, and I will give charge concerning thee." +የቴቁሔይቱም ሴት ንጉሡን። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ ኃጢአቱ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ይሁን፤ ንጉሡና ዙፋኑ ንጹሕ ይሁን አለችው።,ወትቤሎ ብእሲት ቴቆያዊት ለንጉሥ ላዕሌየ እግዚእየ ንጉሥ ኀጢአትየ ��ላዕለ ቤተ አቡየ ወንጉሥሰ ወመንበሩ ንጹሕ ።,"And the woman of Tekoah said unto the king, My lord, O king, the iniquity be on me, and on my father's house: and the king and his throne be guiltless." +ንጉሡም። የሚናገርሽን አምጪልኝ፥ ከዚያም በኋላ ደግሞ አይነካሽም አለ።,ወይቤላ ንጉሥ መኑ ውእቱ ዘይቤለሊ አምጽኢዮ ኀቤየ ወኢይደግም እንከ ለኪፎቶ ።,"And the king said, Whosoever saith ought unto thee, bring him to me, and he shall not touch thee any more." +እርስዋም። ደም ተበቃዮችም ከእንግዲህ ወዲህ እንዳያጠፉ ልጄንም እንዳይገድሉ፥ ንጉሡ አምላኩን እግዚአብሔርን ያስብ አለች። እርሱም። ሕያው እግዚአብሔርን! ከልጅሽ አንድ ጠጕር በምድር ላይ አይወድቅም አለ።,ወትቤ ይእቲ ብእሲት ይዝክር ንጉሥ እግዚአብሔር አምላከ ኢይብዘኅ አበ ደም ለቀትል ወኢያጥፍኡ ሊተ ወልድየ ወይቤላ ሕያው እግዚአብሔር ከመ ኢትወድቅ ሥዕርቱ ለወልድኪ ውስተ ምድር ።,"Then said she, I pray thee, let the king remember the LORD thy God, that thou wouldest not suffer the revengers of blood to destroy any more, lest they destroy my son. And he said, As the LORD liveth, there shall not one hair of thy son fall to the earth." +ሴቲቱም። እኔ ባሪያህ ለጌታዬ ለንጉሥ አንድ ቃል ልናገር አለች፤ እርሱም። ተናገሪ አለ።,ወትሴ ይእቲ ብእሲት ትንግሮ አመትከ ለእግዚኣ ንጉሥ ቃለ ።,"Then the woman said, Let thine handmaid, I pray thee, speak one word unto my lord the king. And he said, Say on." +ሴቲቱም አለች። በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ እንዲህ ያለ ነገር ስለ ምን አሰብህ? ንጉሡ ይህን ነገር ተናግሮአልና ያሳደደውን ስላላስመለሰ በደለኛ ነው።,ወትሌ ይእቲ ኀለይኩ ዘከመዝ ላዕለ ሕዝበ እግዚአብሔር አው እምነ አፈ ንጉሥኑ ዝቃል ከመ ኢያእትዎ ንጉሥ ለዘ አበሰ ለዘ ተባአሰ ።,"And the woman said, Wherefore then hast thou thought such a thing against the people of God? for the king doth speak this thing as one which is faulty, in that the king doth not fetch home again his banished." +ሁላችን እንሞታለን፥ በምድርም ላይ እንደ ፈሰሰና እንደማይመለስ ውኃ ነን፤ እግዚአብሔርም የነፍስን ጥፋት አይወድድም፥ ነገር ግን የተጣለ ሰው ፈጽሞ እንዳይጠፋ በምክሩ ያስባል።,እስመ ሞተ ንመውት ወከመ ማይ ዘእምከመ ተክዕወ ውስተ ምድር ኢይትገባእ እንከ ወይነሥእ እግዚአብሔር ነፍሶ ወኀልዮ ያርሕቅ እምኀሴሁ ብኡሰ ።,"For we must needs die, and are as water spilt on the ground, which cannot be gathered up again; neither doth God respect any person: yet doth he devise means, that his banished be not expelled from him." +አሁንም ሕዝቡ ስለሚያስፈራኝ ይህን ነገር ለጌታዬ ለንጉሥ እነግረው ዘንድ መጥቻለሁ፤ እኔም ባሪያህ። ምናልባት የእኔን የባሪያውን ልመና ንጉሡ ያደርግልኝ እንደሆነ ለንጉሡ ልናገር፤,ወይእዜኒ መጻእኩ እንግር ቅድመ እግዚእየ ንጉሥ ዘንተ ነገረ እስመ ይሬእዩኒ ሕዝብ ወይብሉ ሕዝብ ይንግርዎ ለንጉሥ ዮጊ ይገብር ንጉሥ ቃለ አመቱ ወይሰምዕ ።,"Now therefore that I am come to speak of this thing unto my lord the king, it is because the people have made me afraid: and thy handmaid said, I will now speak unto the king; it may be that the king will perform the request of his handmaid." +እርስዋንና ልጅዋን ከእግዚአብሔር ርስት ያጠፋቸው ዘንድ ከሚሻ ሰው እጅ ያድን ዘንድ ንጉሡ ባሪያውን ይሰማል አልሁ።,ወአድኅና ለአመትከ እምነ እደ ብእሲ ዘያአትተኒ ወለወልድየኒ እምርስቱ ለእግዚአብሔር ።,"For the king will hear, to deliver his handmaid out of the hand of the man that would destroy me and my son together out of the inheritance of God." +እኔም ባሪያህ። መልካሙንና ክፉውን ነገር ለመስማት ንጉሡ ጌታዬ እንደ እግዚአብሔር መልአክ ነውና የጌታዬ የንጉሡ ቃል ያጽናናኛል፤ አምላክህም እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን አልሁ።,ወትቤ ይእቲ ብእሲት እስመ ቃሉ ለእግዚአብሔር ከመ መሥዋዕት ወከመ መልአከ እግዚአብሔር ከማሁ ውእቱ እግዚእየ ንጉሥ ለሰሚዐ ሠናይ ወእኩይ ወእግዚአብሔር አምላክከ የሀሉ ምስሌከ ።,"Then thine handmaid said, The word of my lord the king shall now be comfortable: for as an angel of God, so is my lord the king to discern good and bad: therefore the LORD thy God will be with thee." +ንጉሡም ለሴቲቱ መልሶ። የምጠይቅሽን ነገር አትሰውሪኝ አላት። ሴቲቱም። ጌታዬ ንጉሥ ይናገር አለች።,ወአውሥአ ንጉሥ ለይእቲ ብእሲት ወይቤላ ኢትኅብኢ እምኔየ ቃለ ዘአነ እሴአለከ ወትቤ ይእቲ ብእሲት አይድዕ እግዚእየ ንጉሥ ።,"Then the king answered and said unto the woman, Hide not from me, I pray thee, the thing that I shall ask thee. And the woman said, Let my lord the king now speak." +ንጉሡም። በዚህ ሁሉ የኢዮአብ እጅ ከአንቺ ጋር ነውን? አላት። ሴቲቱም መልሳ። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ በሕያው ነፍስህ እምላለሁ! ጌታዬ ንጉሥ ከተናገረው ነገር ሁሉ ወደ ቀኝም ወደ ግራም ሊል የሚችል የለም፤ ባሪያህ ኢዮአብ አዝዞኛል፥ ይህንም ቃል ሁሉ በባሪያህ አፍ አደረገው።,ወይቤላ ንጉሥ እዴሁኑ ምስሌኪ በኵሉ ዝንቱ ለኢዮአብ ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት ለንጉሥ ሕያው ነፍስከ እግዚእየ ንጉሥ ከመ ኢለየማን ወኢለፀጋም ኢተስሕቶ እምነ ኵሉ ዘይቤ እግዚእየ ንጉሥ እስመ ገብርከ ኢዮአብ ውእቱ አዘዘኒ ወውእቱ መሀረኒ ኵሎ ዘንተ ነገረ ለአመትከ ፤,"And the king said, Is not the hand of Joab with thee in all this? And the woman answered and said, As thy soul liveth, my lord the king, none can turn to the right hand or to the left from ought that my lord the king hath spoken: for thy servant Joab, he bade me, and he put all these words in the mouth of thine handmaid:" +ባሪያህ ኢዮአብ የዚህ ነገር መልክ እንዲለወጥ አደረገ፤ ነገር ግን የእግዚአብሔር መልአክ ጠቢብ እንደ ሆነ፥ አንተም ጌታዬ በምድር ላይ ያለውን ነገር ሁሉ ታውቅ ዘንድ ጠቢብ ነህ አለች።,በዘ መጻእኩ ውስተ ገጹ ለዝንቱ ነገር ዘገብረ ገብርከ ኢዮአብ ዘንተ ጕሕሉተ ፤ እግዚእየሰ ጠቢብ ከመ ጥበበ መልአከ እግዚአብሔር ከመ ያእምር ኵሎ ዘውስተ ምድር ።,"To fetch about this form of speech hath thy servant Joab done this thing: and my lord is wise, according to the wisdom of an angel of God, to know all things that are in the earth." +ንጉሡም ኢዮአብን። እነሆ፥ ይህን ነገር አድርጌአለሁ፤ እንግዲህ ሂድና ብላቴናውን አቤሴሎምን መልሰው አለው።,ወይቤሎ ንጉሥ ለኢዮአብ ናሁ ገበርኩ ለከ በከመ ዝንቱ ነገርከ ፤ አእትዎ ለውእቱ ወልድ ለአቤሴሎም ።,"And the king said unto Joab, Behold now, I have done this thing: go therefore, bring the young man Absalom again." +ኢዮአብም በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ እጅ ነሣ፥ ንጉሡንም ባረከ፤ ኢዮአብም። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ የባሪያህን ነገር አድርገሃልና በዓይንህ ፊት ሞገስ እንዳገኘ ባሪያህ ዛሬ አወቀ አለ።,ወወድቀ በገጹ ኢዮአብ ውስተ ምድር ወሰገደ ሎቱ ወባረኮ ለንጉሥ ወይቤ ኢዮአብ ዮም አእመረ ገብርከ ከመ ረከብኩ ሞገሰ ቅድመ አዕይንቲከ እግዚእየ ንጉሥ እስመ ገብረ እግዚእየ ንጉሥ ቃለ ገብሩ ።,"And Joab fell to the ground on his face, and bowed himself, and thanked the king: and Joab said, To day thy servant knoweth that I have found grace in thy sight, my lord, O king, in that the king hath fulfilled the request of his servant." +ኢዮአብም ተነሥቶ ወደ ጌሹር ሄደ፥ አቤሴሎምንም ወደ ኢየሩሳሌም ይዞ መጣ።,ወተንሥአ ኢዮአብ ወሖረ ጌዶሶር ወአምጽኦ ለአቤሴሎም ውስተ ኢየሩሳሌም ።,"So Joab arose and went to Geshur, and brought Absalom to Jerusalem." +ንጉሡም። ወደ ቤቱ ይሂድ እንጂ ፊቴን እንዳያይ አለ፤ አቤሴሎምም ወደ ቤቱ ሄደ፥ የንጉሡንም ፊት አላየም።,ወይቤ ንጉሥ ይግባእ ቤቶ ወገጽየሰ ኢይርአይ ወገብአ አቤሴሎም ወገጸ ንጉሥሰ ኢርእየ ።,"And the king said, Let him turn to his own house, and let him not see my face. So Absalom returned to his own house, and saw not the king's face." +በእስራኤልም ሁሉ ዘንድ እንደ አቤሴሎም በውበቱ የተመሰገነ ሰው አልነበረም፤ ከእግሩ እስከ ራሱ ድረስ ነውር አልነበረበትም።,ወከመ አቤሴሎም አልቦ ብእሴ በውስተ ኵሉ እስራኤል ዘፈድፋደ ሥኑ እምእገሪሁ እስከ ርእሱ ዘአልቦ ኀበ ሐሠመ ��ምኔሁ ።,But in all Israel there was none to be so much praised as Absalom for his beauty: from the sole of his foot even to the crown of his head there was no blemish in him. +ጠጕሩም ይከብደው ነበርና በዓመት አንድ ጊዜ ይቈርጠው ነበር፤ ሲቈረጥም የራሱ ጠጕር በንጉሥ ሚዛን ሁለት መቶ ሰቅል ያህል ይመዘን ነበር።,ወአመ ይቀርጽ ርእሶ ትካት አመ ቀዳሚ መዋዕል አመ ይትቀረጽ እስመ ይከብድ ላዕሌሁ ተቀሪጾ ይደልዎ ለስእርተ ርእሱ ወይከውን ድልወቱ ፪፻ሰቅለ በሰቅለ ንጉሥ ።,"And when he polled his head, (for it was at every year's end that he polled it: because the hair was heavy on him, therefore he polled it:) he weighed the hair of his head at two hundred shekels after the king's weight." +ለአቤሴሎምም ሦስት ወንዶች ልጆችና አንዲት ሴት ልጅ ተወለዱለት፤ የሴቲቱም ልጅ ስም ትዕማር ነበረ፥ እርስዋም የተዋበች ሴት ነበረች።,ወተወልዱ ለአቤሴሎም ፫ደቂቅ ወአሐቲ ወለት ወስማ ትዕማር ወሠናይት ይእቲ ብእሲት ጥቀ ወኮነት ብእሲቶ ለሮብዓም ለወልደ ሰሎሞን ወወለደቶ ሎቱ ለአብያ ።,"And unto Absalom there were born three sons, and one daughter, whose name was Tamar: she was a woman of a fair countenance." +አቤሴሎምም በኢየሩሳሌም ሁለት ዓመት ሙሉ የንጉሡን ፊት ሳያይ ተቀመጠ።,ወነበረ አቤሴሎም ውስተ ኢየሩሳሌም ፪ዓመተ ወገጸ ንጉሥ ኢርእየ ።,"So Absalom dwelt two full years in Jerusalem, and saw not the king's face." +አቤሴሎምም ወደ ንጉሡ ይልከው ዘንድ ወደ ኢዮአብ ላከ፥ ወደ እርሱም ሊመጣ አልወደደም፤ ሁለተኛም ላከበት፥ ሊመጣ ግን አልወደደም።,ወለአከ አቤሴሎም ኀበ ኢዮአብ ከመ ይልኣኮ ኀበ ንጉሥ ወአበየ መጺአ ኀቤሁ ወለአከ ዳግመ ሎቱ ወአበየ መጺአ ኀቤሁ ።,"Therefore Absalom sent for Joab, to have sent him to the king; but he would not come to him: and when he sent again the second time, he would not come." +ባሪያዎቹንም። በእርሻዬ አጠገብ ያለውን የኢዮአብን እርሻ እዩ፥ በዚያም ገብስ አለው፤ ሂዳችሁ በእሳት አቃጥሉት አላቸው። የአቤሴሎምም ባሪያዎች እርሻውን አቃጠሉት።,ወይቤሎሙ አቤሴሎም ለደቁ ሀለወት ገራህተ ኢዮአብ ኀበ እንቲአነ እንተ ስገም ፤ ሖሩ አውዕይዋ በእሳት ወአውዐዩ ገራውሂሁ ደቀ አቤሴሎም ወሖሩ ደቂቅ ኢዮአብ ኀቤሁ እንዘ ሥጡጥ አልባሲሆሙ ወይቤሉ አውዐዩ ደቀ አበሴሎም ገራውሂከ በእሳት ።,"Therefore he said unto his servants, See, Joab's field is near mine, and he hath barley there; go and set it on fire. And Absalom's servants set the field on fire." +ኢዮአብም ተነሥቶ ወደ አቤሴሎም ወደ ቤቱ መጣና። ባሪያዎችህ እርሻዬን ስለምን አቃጠሉት? አለው።,ወተንሥአ ኢዮአብ ወሖረ ኀበ አቤሴሎም ውስተ ቤቱ ወይቤሎ ለምንት አውዐዩ ደቅከ ገራውህየ በእሳት ።,"Then Joab arose, and came to Absalom unto his house, and said unto him, Wherefore have thy servants set my field on fire?" +አቤሴሎምም ኢዮአብን መልሶ። ከጌሹር ለምን መጣሁ? በዚያም ተቀምጩ ብሆን ይሻለኝ ነበር ብለህ እንድትነግረው ወደ ንጉሡ እልክህ ዘንድ ወደ እኔ ጠራሁህ፤ አሁንም የንጉሡን ፊት ልይ፥ ኃጢአት ቢሆንብኝ ይግደለኝ አለው።,ወይቤሎ አቤሴሎም ለኢዮአብ ለአኩ ኀቤከ እንዘ እብል ነዓአ ዝየአ ወእልአከአ ኀበ ንጉሥ እንዘ እብል ለምንትአ መጻእኩአ እምነአ ጌዶሶርአ እምኀየሰኒአ ሶበአ ነበርኩአ ህየአ ወይእዜኒአ ናሁ ገጸ ንጉሥ ኢርኢኩ ወለእመቦሰ ዘአበስኩ ይቅትለኒ ።,"And Absalom answered Joab, Behold, I sent unto thee, saying, Come hither, that I may send thee to the king, to say, Wherefore am I come from Geshur? it had been good for me to have been there still: now therefore let me see the king's face; and if there be any iniquity in me, let him kill me." +ኢዮአብም ወደ ንጉሥ መጥቶ ነገረው፤ አቤሴሎምንም ጠራው፥ ወደ ንጉሡም ገብቶ በንጉሥ ፊት ወደ ምድር በግምባሩ ተደፋ፤ ንጉሡም አቤሴሎምን ሳመው።,ወቦአ ኢዮአብ ኀበ ንጉሥ ወአይድዖ ወጸውዖ ለአቤሴሎም ወቦአ ኀበ ንጉሥ ወሰገደ ሎቱ ወወድቀ በገጹ ውስተ ምድር ቅድመ ንጉሥ ወሰዐሞ ንጉሥ ለአቤሴሎም ።,"So Joab came to the king, and told him: and when he had called for Absalom, he came to the king, and bowed himself on his face to the ground before the king: and the king kissed Absalom." +ከዚህም በኋላ አቤሴሎም ሰረገላና ፈረሶች፥ በፊቱም የሚሮጡ አምሳ ሰዎች አዘጋጀ።,ወእምዝ እምድኅረ ዝንቱ ገብረ ሎቱ አቤሴሎም ሰረገላተ ወአፍራሰ ወ፶እለ ይረውጹ ቅድሜሁ ።,"And it came to pass after this, that Absalom prepared him chariots and horses, and fifty men to run before him." +አቤሴሎምም በማለዳ ተነሥቶ በበሩ አደበባይ ይቆም ነበር፤ አቤሴሎምም ከንጉሥ ለማስፈረድ ጉዳይ የነበረውን ሁሉ ወደ እርሱ እየጠራ። አንተ ከወዴት ከተማ ነህ? ብሎ ይጠይቅ ነበር። እርሱም። እኔ ባሪያህ ከእስራኤል ነገድ ከአንዲቱ ነኝ ብሎ ይመልስ ነበር።,ወይገይስ አቤሴሎም ወይቀውም ኀበ ፍኖተ አንቀጽ ወኵሉ ዘይመጽእ ሰብእ ዘቦ ተስናነ ከመ ይትኰነን ኀበ ንጉሥ ይጼውዖ አቤሴሎም ወይብሎ እምአይ ሀገር አንተ ወይብሎ ውእቱ ብእሲ እምነ አሐቲ ነገደ እስራኤል ገብርከ ።,"And Absalom rose up early, and stood beside the way of the gate: and it was so, that when any man that had a controversy came to the king for judgment, then Absalom called unto him, and said, Of what city art thou? And he said, Thy servant is of one of the tribes of Israel." +አቤሴሎምም። ነገርህ እውነትና ቅን ነው፤ ነገር ግን ከንጉሥ ታዝዞ የሚሰማህ የለም ይለው ነበር።,ወይቤሎ አቤሴሎም ናሁ ሠናይ ቃልከ ወቀሊል ወበኀበ ንጉሥ አልቦ ዘይሰምዐከ ።,"And Absalom said unto him, See, thy matters are good and right; but there is no man deputed of the king to hear thee." +አቤሴሎምም። ነገርና ክርክር ያለው ሁሉ ወደ እኔ ይመጣ ዘንድ ቅንም ፍርድ እፈርድለት ዘንድ በአገር ላይ ፈራጅ አድርጎ ማን በሾመኝ? ይል ነበር።,ወይብል አቤሴሎም መኑ እምሤመኒ መከኰንነ ለብሔር ወይምጻእ ኀቤየ ኵሉ ሰብእ ዘቦ ቅስተ ወተስናነ ወእኰንኖ ።,"Absalom said moreover, Oh that I were made judge in the land, that every man which hath any suit or cause might come unto me, and I would do him justice!" +ሰውም እጅ ሊነሣው ወደ እርሱ በቀረበ ጊዜ እጁን ዘርግቶ ይይዝና ይስመው ነበር።,ወሶበ ይመጽእ ሰብእ ይሰግድ ሎቱ ወያሴዕል እዴሁ ወየሐቅፎ ወይትኣምኆ ።,"And it was so, that when any man came nigh to him to do him obeisance, he put forth his hand, and took him, and kissed him." +እንዲሁም አቤሴሎም ከንጉሥ ፍርድ ሊሰማ ከእስራኤል ዘንድ በሚመጣ ሁሉ ያደርግ ነበር፤ አቤሴሎምም የእስራኤልን ሰዎች ልብ ሰረቀ።,ወከመዝ ገብረ አቤሴሎም ለኵሉ እስራኤል እለ ይመጽኡ ይትኰነኑ በኀበ ንጉሥ ወያስተፌሥሖሙ ልቦሙ አቤሴሎም ለሰብአ እስራኤል ።,And on this manner did Absalom to all Israel that came to the king for judgment: so Absalom stole the hearts of the men of Israel. +እንዲህም ሆነ፤ ከአራት ዓመት በኋላ አቤሴሎም ንጉሡን። ለእግዚአብሔር የተሳልሁትን ስእለት ለመስጠት ወደ ኬብሮን፥ እባክህ፥ ልሂድ።,ወእምዝ አመ በጽሐ ፵ዓመተ ይቤሎ አቤሴሎም ለአቡሁ አሐውር እገብር ብዕዓትየ ዘበፃዕኩ ለእግዚአብሔር በኬብሮን ።,"And it came to pass after forty years, that Absalom said unto the king, I pray thee, let me go and pay my vow, which I have vowed unto the LORD, in Hebron." +እኔ ባሪያህ በሶርያ ጌሹር ሳለሁ። እግዚአብሔር ወደ ኢየሩሳሌም ቢመልሰኝ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አቀርባለሁ ብዬ ስእለት ተስዬ ነበር አለው።,እስመ ብፅዓተ በፅበ ገብርከ አመ ይነብር ጌዶሶር ዘሶርያ እንዘ እብል ለእመ ሜጠኒ ወአግብአኒ እግዚአብሔር ውስተ ኢየሩሳሌም ወእሠውዕ ለእግዚአብሔር ።,"For thy servant vowed a vow while I abode at Geshur in Syria, saying, If the LORD shall bring me again indeed to Jerusalem, then I will serve the LORD." +ንጉሡም። በደኅና ሂድ አለው፤ ተነሥቶም ወደ ኬብሮን ሄደ።,ወይቤሎ ንጉሥ ሖር በሰላም ፤ ወተንሥአ ወሖረ ውስተ ኬብሮን ።,"And the king said unto him, Go in peace. So he arose, and went to Hebron." +አቤሴሎምም በእስራኤል ነገድ ሁሉ። የቀንደ መለከት ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ። አቤ���ሎም በኬብሮን ነገሠ በሉ የሚሉ ጕበኞች ላከ።,ወለአከ አቤሴሎም ውስተ ኵሉ ሕዝበ እስራኤል እንዘ ይብል ምስለ ሐዋርያት እምከመ ሰማዕክሙ ቃለ ቀርንአ በሉአ ነግሠአ ንጉሥአ አቤሴሎምአ በኬብሮንአ ።,"But Absalom sent spies throughout all the tribes of Israel, saying, As soon as ye hear the sound of the trumpet, then ye shall say, Absalom reigneth in Hebron." +የተጠሩትም ሁለት መቶ ሰዎች ከአቤሴሎም ጋር በየዋህነት ከኢየሩሳሌም ሄዱ፤ የሚሆነውንም ነገር ከቶ አያውቁም ነበር።,ወሖሩ ምስለ አቤሴሎም ፪፻ብእሲ ኅሩያን እምነ እስራኤል ወሖሩ በየውሀተ ልቦሙ ወኢያእመሩ እምነ ኵሉ ነገሩ ወኢምንተ ።,"And with Absalom went two hundred men out of Jerusalem, that were called; and they went in their simplicity, and they knew not any thing." +አቤሴሎምም የዳዊት መካር የነበረውን የጊሎ ሰው አኪጦፌልን ከከተማው ከጊሎ መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ አስጠራው። ሴራውም ጽኑ ሆነ፤ ከአቤሴሎምም ጋር ያለ ሕዝብ እየበዛ ሄደ።,ወለአከ አቤሴሎም ኀበ አኪጦፌል መማክርቲሁ ለዳዊት ውስተ ሀገፋ ጎላሔን ዘይሠውዕ ሎቱ መሥዋዕቶ ወተጋብኡ ብዙኅ ሕዝብ ወብዙኅ ፈድፋደ ምስለ አቤሴሎም ።,"And Absalom sent for Ahithophel the Gilonite, David's counsellor, from his city, even from Giloh, while he offered sacrifices. And the conspiracy was strong; for the people increased continually with Absalom." +ለዳዊትም። የእስራኤል ሰዎች ልብ ከአቤሴሎም ጋር ሆኖአል የሚል ወሬኛ መጣለት።,ወሖረ ዘይዜንዎ ለዳዊት ወይቤሎ ንብአ ልቦሙ ለእስራኤል ኀበ አቤሴሎም ።,"And there came a messenger to David, saying, The hearts of the men of Israel are after Absalom." +ዳዊትም ከእርሱ ጋር በኢየሩሳሌም ያሉትን ባሪያዎቹን ሁሉ። ተነሡ፥ እንሽሽ ያለዚያ ከአቤሴሎም እጅ የሚድን ከእኛ የለምና፤ መጥቶም እንዳይዘን፥ ክፉም እንዳያመጣብን ከተማይቱንም በሰይፍ ስለት እንዳይመታ ፈጥናችሁ እንሂድ አላቸው።,ወይቤሎሙ ዳዊት ለኵሉ ደቁ ተንሥኡ ንጕየይ እስመ አልብነ ሕይወተ እምነ ቅድመ ገጹ ለአቤሴሎም ፤ አፍጥኑ ከመ ንጕየይ ወንሖር ከመ ኢያፍጥን ረኪቦተነ ወያመጽእ ላዕሌነ እኪተ ወይቀትል ሀገረ በኵናት ።,"And David said unto all his servants that were with him at Jerusalem, Arise, and let us flee; for we shall not else escape from Absalom: make speed to depart, lest he overtake us suddenly, and bring evil upon us, and smite the city with the edge of the sword." +የንጉሡም ባሪያዎች ንጉሡን። እነሆ፥ ጌታችን ንጉሡ የመረጠውን ሁሉ እኛ ባሪያዎችህ እሺ ብለን እናደርጋለን አሉት።,ወይቤልዎ ደቁ ለንጉሥ ኵሎ ዘአዘዘነ እግዚእነ ንጉሥ ናሁ ንሕነ አግብርቲከ ንንብር ።,"And the king's servants said unto the king, Behold, thy servants are ready to do whatsoever my lord the king shall appoint." +ንጉሡም ከእርሱም በኋላ ቤተ ሰቡ ሁሉ ወጡ፤ ንጉሡም አሥሩን ሴቶች ቁባቶቹን ቤቱን ይጠብቁ ዘንድ ተወ።,ወወፅአ ንጉሥ ወኵሉ ቤቱ በእገሪሆሙ ወኀደገ ንጉሥ ዐሥሩ አንስቲያሁ ወዕቁባቲሁ ይዕቀባ ቤቶ ።,"And the king went forth, and all his household after him. And the king left ten women, which were concubines, to keep the house." +ንጉሡም ከእርሱም በኋላ ሕዝቡ ሁሉ ወጡ፥ በቤትሜርሐቅም ቆሙ።,ወወፅአ ንጉሥ ወኵሉ ሰብኡ በእገሪሆሙ ወቆሙ ኀበ ቤት ዘርኁቅ ።,"And the king went forth, and all the people after him, and tarried in a place that was far off." +ባሪያዎቹም ሁሉ በፊቱ አለፉ፤ ከሊታውያንና ፈሊታውያንም ሁሉ፥ ከእርሱም በኋላ ከጌት የመጡት ስድስት መቶው ጌትያውን ሁሉ በንጉሡ ፊት አለፉ።,ወኵሉ ሰብእ ምስሌሁ ይተልውዎ ወኵሉ ዘኬልቲ ወኵሉ ዘፌልቲ ወቆሙ ኀበ ዕፀ ዘይት እንተ ውስተ ገዳም ወኵሉ ሕዝብ የሐውር ምስሌሁ ወኵሎሙ እለ ምስሌሀ ።,"And all his servants passed on beside him; and all the Cherethites, and all the Pelethites, and all the Gittites, six hundred men which came after him from Gath, passed on before the king." +ንጉሡም የጌት ሰው ኢታይን። ከእኛ ጋር ለምን መጣህ? አንተ ከስፍራህ የመጣህ እንግዳና ስደተኛ ነህና ተመ��ስ፥ ከንጉሡም ጋር ተቀመጥ።,፯፻ብእሲ እሙንቱ ወኀቤሁ እሙንቱ ኵሉ ዘኬልቲ ወኵሉ ዘፌልቲ ወኵሎሙ ጌታውያን ፮፻ብእሲ እለ መጽኡ በእገሪሆሙ ውስተ ጌት ወየሐውሩ ቅድመ ንጉሥ ።,"Then said the king to Ittai the Gittite, Wherefore goest thou also with us? return to thy place, and abide with the king: for thou art a stranger, and also an exile." +የመጣኸው ትናንት ነው፤ ዛሬ ከእኛ ጋር ላዙርህን? እኔ ወደምሄድበት እሄዳለሁ፤ አንተ ግን ተመለስ፥ ወንድሞችህንም ከአንተ ጋር ውሰድ፥ እግዚአብሔርም ምሕረቱንና እውነቱን ያድርግልህ አለው።,ወይቤሎ ንጉሥ ለሴቲ ጌትያዊ ለምንት ተሐውር አንተኒ ምስሌነ እቱ ወንበር ኀበ ንጉሥ እስመ እንግዳ አንተ ወእስመ ትማልም ፈለስከ እምነ ብሔርከ ወዮም እንከ እነሥአከ ትሖር ምስሌነ ወአንሰ አሐውር ናሁ ኀበ አሐውር ፤ እቱ ወአእቱ አኀዊከ ምስሌከ ወየሀሉ ምስሌከ ጽድቅ ወምሕረት ።,"Whereas thou camest but yesterday, should I this day make thee go up and down with us? seeing I go whither I may, return thou, and take back thy brethren: mercy and truth be with thee." +ኢታይም ለንጉሡ መልሶ። ሕያው እግዚአብሔርን! በጌታዬም በንጉሡ ሕይወት እምላለሁ! በእውነት ጌታዬ ባለበት ስፍራ ሁሉ፥ በሞትም ቢሆን በሕይወትም፥ በዚያ ደግሞ እኔ ባሪያህ እሆናለሁ አለው።,ወተሰጥዎ ሴቲ ለንጉሥ ወይቤሎ ሕያው እግዚአብሔር ወሕያው እግዚእየ ንጉሥ ከመ ውስተ መካን ኀበ ሀለወ እግዚእየ እመኒ ውስተ ሞት ወእመኒ ውስተ ሕይወት ከመ ህየ ይሄሉ ገብርከኒ ።,"And Ittai answered the king, and said, As the LORD liveth, and as my lord the king liveth, surely in what place my lord the king shall be, whether in death or life, even there also will thy servant be." +ዳዊትም ኢታይን። ሂድ ተሻገር አለው፤ የጌት ሰው ኢታይና ሰዎቹም ሁሉ፥ ከእርሱም ጋር የነበሩት ሕፃናት ሁሉ ተሻገሩ።,ወይቤሎ ንጉሥ ለሴቲ ነዓ ዕዱ ምስሌየ ወዐደወ ሴቲ ወኵሉ ሰብኡ ወኵሉ ሕዝብ ዘምስሌሁ ።,"And David said to Ittai, Go and pass over. And Ittai the Gittite passed over, and all his men, and all the little ones that were with him." +በአገርም የነበሩት ሁሉ በታላቅ ድምፅ አለቀሱ፤ ሕዝቡም ሁሉ ተሻገሩ፥ ንጉሡም ደግሞ የቄድሮንን ፈፋ ተሻገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ ወደ ምድረ በዳ መንገድ ተሻገሩ።,ወኵሉ ብሔር ይበኪ በዐቢይ ቃል ወኵሉ ሕዝብ የሐውር እንተ ፈለገ አርዝ ወኵሉ ሕዝብ ወንጉሥኒ የሐውር ላዕለ ገጸ ፍኖተ ገዳም ።,"And all the country wept with a loud voice, and all the people passed over: the king also himself passed over the brook Kidron, and all the people passed over, toward the way of the wilderness." +እነሆም፥ ደግሞ ሳዶቅ ከእርሱም ጋር ሌዋውያን ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ተሸክመው መጡ፤ የእግዚአብሔርንም ታቦት አስቀመጡ፥ ሕዝቡም ሁሉ ከከተማይቱ ፈጽሞ እስኪያልፍ ድረስ አብያታር ወጣ።,ወናሁ ሳዶቅ ወኵሉ ሌዋውያን ምስሌሁ ያመጽእዋ ለታቦተ እግዚአብሔር እምነ ቤቴል ወአቀምዋ ለታቦተ እግዚአብሔር ወዐርገ አብያታር እስከ የኀልፍ ኵሉ ሕዝብ እምኀበ ሀገር ።,"And lo Zadok also, and all the Levites were with him, bearing the ark of the covenant of God: and they set down the ark of God; and Abiathar went up, until all the people had done passing out of the city." +ንጉሡም ሳዶቅን። የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ ከተማ መልስ፤ በእግዚአብሔር ዓይን ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆንሁ፥ መልሶ እርሱንና ማደሪያውን ያሳየኛል፤,ወይቤሎ ንጉሥ ለሳዶቅ አግብእ ታቦተ እግዚአብሔር ውስተ ሀገር ለእመ ረከብኩ ሞገሰ ቅድመ አዕይንቲሁ ለእግዚአብሔር ወአእተወኒ ወአርአየኒ ሠናየ ፤,"And the king said unto Zadok, Carry back the ark of God into the city: if I shall find favour in the eyes of the LORD, he will bring me again, and shew me both it, and his habitation:" +ነገር ግን። አልወድድህም ቢለኝ፥ እነሆኝ፥ ደስ የሚያሰኘውን ያድርግብኝ አለው።,ወእመ ባሕቱ ይቤ ኢይፈቅደከ ነየ አነ ይረስየኒ ዘከመ ይኤድሞ በቅድመ አዕይንቲሁ ።,"But if he thus say, I have no delight in thee; behold, here am I, let him do to me as seemeth good unto him." +ንጉሡም ደግሞ ካህኑን ሳዶቅን። እነሆ፥ አንተና ልጅህ አኪማአስ የአብያታርም ልጅ ዮናታን ሁለቱ ልጆቻችሁ በደኅና ወደ ከተማ ተመለሱ።,ወይቤሎ ንጉሥ ለሳዶቅ ካህን ናሁ ተአቱ አንተ ውስተ ሀገር በሰላም ወናሁ አኪማዓስ ወልድከ ወዮናታን ወልደ አብያታር ክልኤሆሙ ደቂቅክሙ ምስሌክሙ ።,"The king said also unto Zadok the priest, Art not thou a seer? return into the city in peace, and your two sons with you, Ahimaaz thy son, and Jonathan the son of Abiathar." +እኔም፥ እነሆ፥ ከእናንተ ዘንድ ወሬ እስኪመጣልኝ ድረስ በምድረ በዳው መሻገርያ እቆያለሁ አለው።,ወአንሰ አሐውር ውስተ ዐረቦት እንተ ውስተ ሐቅል እስከ አመ ይመጽእ ቃለ ዜና እምኀቤክሙ ።,"See, I will tarry in the plain of the wilderness, until there come word from you to certify me." +ሳዶቅም አብያታርም የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ ኢየሩሳሌም መለሱት፥ በዚያም ተቀመጡ።,ወአግብእዋ ሳዶቅ ወአብያታር ለታቦት ውስተ ኢየሩሳሌም ወነበሩ ህየ ።,Zadok therefore and Abiathar carried the ark of God again to Jerusalem: and they tarried there. +ዳዊትም ተከናንቦ ያለ ጫማ እያለቀሰ ወደ ደብረ ዘይት ዐቀበት ወጣ፤ ከእርሱም ጋር የነበሩት ሕዝብ ሁሉ ተከናንበው እያለቀሱ ወጡ።,ወዳዊትሰ ዐርገ ዐቀበ ደብረ ቅብእ ወእንዘ የዐርግ ይበኪ ወግልቡብ ርእሱ ወየሐውር ዘእንበለ አሣእን ወኵሎሙ ሕዝብ እለ ምስሌሁ ግልቡባን ርእሶሙ ወየዐርጉ ወእንዘ የዐርጉ ይበክዩ ።,"And David went up by the ascent of mount Olivet, and wept as he went up, and had his head covered, and he went barefoot: and all the people that was with him covered every man his head, and they went up, weeping as they went up." +አኪጦፌል ከአቤሴሎም ጋር በሴራ አንድ ነው ብለው ለዳዊት ነገሩት፤ ዳዊትም። አቤቱ፥ የአኪጦፌልን ምክር ስንፍና አድርገህ እንድትለውጥ እለምንሃለሁ አለ።,ወዜነውዎ ለዳዊት ወይቤልዎ አኪጦፌልኒ ኀብረ ምስለ እለ ኀብሩ ምስለ አበሴሎም ወይቤ ዳዊት ዕልዋ እግዚኦ አምላኪየ ለምክረ አኪጦፌል ።,"And one told David, saying, Ahithophel is among the conspirators with Absalom. And David said, O LORD, I pray thee, turn the counsel of Ahithophel into foolishness." +ዳዊትም ለእግዚአብሔር ወደ ሰገደበት ወደ ተራራው ራስ በመጣ ጊዜ፥ አርካዊው ኩሲ ልብሱን ቀድዶ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ ሊገናኘው መጣ።,ወበጽሐ ዳዊት እስከ ሮዖት ኀበ ሰገደ ለእግዚአብሔር በህየ ወመጽአ ኵሲ ዘእምታሕቴሁ ለዳዊት መኰንን ወሥጡጥ አልባሲሁ ወሐመድ ውስተ ርእሱ ።,"And it came to pass, that when David was come to the top of the mount, where he worshipped God, behold, Hushai the Archite came to meet him with his coat rent, and earth upon his head:" +ዳዊትም አለው። ከእኔ ጋር ብትመጣ ትከብደኛለህ፤,ወይቤሎ ዳዊት ለእመ ዐደውከ ምስሌየ ትከውነኒ ከመ ፆር ላዕሌየ ።,"Unto whom David said, If thou passest on with me, then thou shalt be a burden unto me:" +ወደ ከተማ ግን ተመልሰህ ለአቤሴሎም። ንጉሥ ሆይ፥ ባሪያ እሆንሃለሁ፤ አስቀድሞ ለአባትህ ባሪያ እንደ ነበርሁ እንዲሁ አሁን ለአንተ ባሪያ እሆንሃለሁ ብትለው የአኪጦፌልን ምክር ከንቱ ታደርግልኛለህ።,ወእመሰ አተውከ ሀገረ ትብሎ ለአበሴሎም መጽኡ አኀዊከ ወንጉሥኒ ወነዮሙ ድኅሬየ መጽኡ አቡከ ወይእዜኒ ገብረ ዚአከ አነ ንጉሥ ወኅድገኒ እሕየው ወትካትኒ ገብረ አቡከ አነ ወይእዜኒ ገብረ ዚአከ አነ ወትሚጣ ሊተ ለምክረ አኪጦፌል ።,"But if thou return to the city, and say unto Absalom, I will be thy servant, O king; as I have been thy father's servant hitherto, so will I now also be thy servant: then mayest thou for me defeat the counsel of Ahithophel." +ካህናቱ ሳዶቅና አብያታርም በዚያ ከአንተ ጋር አይደሉምን? ከንጉሡ ቤትም የምትሰማውን ነገር ሁሉ ለካህናቱ ለሳዶቅና ለአብያታር ንገራቸው።,ወናሁ ምስሌከ ህየ ሳዶቅ ወአብያታር ካህናት ወኵሎ ዘሰማዕክሙ ቃለ እምነ ቤተ ንጉሥ ዜንውዎ ለሳዶቅ ወለአብያታር ካህናት ።,"And hast thou not there with thee Zadok and Abiathar the priests? therefore it shall be, that what thing soever thou shalt hear out of the king's house, thou shalt tell it to Zadok and Abiathar the priests." +እነሆ፥ የሳዶቅ ልጅ አኪማአስና የአብያታር ልጅ ዮናታን ልጆቻቸው በዚያ ከእነርሱ ጋር አሉ፤ የምትሰሙትን ሁሉ በእነርሱ እጅ ላኩልኝ።,ወናሁ ህየ ምስሌሆሙ ክልኤሆሙ ደቂቆሙ አኪማሃስ ወልደ ሳዶቅ ወዮናታን ወልደ አብያታር ወንግሩ ኵሎ ቃለ ዘሰማዕክሙ በኀቤሆሙ ።,"Behold, they have there with them their two sons, Ahimaaz Zadok's son, and Jonathan Abiathar's son; and by them ye shall send unto me every thing that ye can hear." +የዳዊትም ወዳጅ ኩሲ ወደ ከተማ መጣ፤ አቤሴሎምም ደግሞ ወደ ኢየሩሳሌም ገባ።,ወቦአ ኵሲ ካልኡ ለዳዊት ውስተ ሀገር ወአበሴሎምሰ ቦአ ውስተ ሀገረ ኢየሩሳሌም ።,"So Hushai David's friend came into the city, and Absalom came into Jerusalem." +አኪጦፌልም አቤሴሎምን። አሥራ ሁለት ሺህ ሰዎች ልምረጥና,ወይቤሎ አኪጦፌል ለአቤሴሎም ኅረይ ሊተ ፼ወ፳፻ወእትነሣእ ወእዴግኖ ወእትልዎ ለዳዊት በሌሊት ።,"Moreover Ahithophel said unto Absalom, Let me now choose out twelve thousand men, and I will arise and pursue after David this night:" +ደክሞና እጁ ዝሎ ሳለ እወድቅበታለህ፥ አስፈራውማለሁ፤ ከእርሱም ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ ይሸሻል፥ ንጉሡንም ብቻውን እመታዋለሁ፤,ወእባእ ላዕሌሁ እንዘ ድኩም ውእቱ ወእንዘ አልቦ ኀይለ ውስተ እደዊሁ ወእቁም ላዕሌሁ ወኣጕይዮሙ ለኵሉ ሕዝብ እለ ምስሌሁ ወእቅትሎ ለንጉሥ ለባሕቲቱ ።,"And I will come upon him while he is weary and weak handed, and will make him afraid: and all the people that are with him shall flee; and I will smite the king only:" +ሙሽራ ወደ ባልዋ እንደምትመለስ ሕዝቡን ሁሉ ወደ አንተ እመልሰዋለሁ፤ ሕዝቡ ሁሉ ደኅና ይሆናል፤ የምትፈልገው አንድ ሰው ብቻ ነው።,ወእሚጦሙ ለኵሉ ሕዝብ ኀቤከ ከመ ትገብእ መርዓት ኀበ ምታ እስመ ነፍሰ ፩ብእሲ ዘተኀሥሥ አንተ ዳእሙ ወለባዕድሰ ለኵሉ ሰብእ ሰላም ።,And I will bring back all the people unto thee: the man whom thou seekest is as if all returned: so all the people shall be in peace. +ነገሩም አቤሴሎምንና የእስራኤልን ሽማግሌዎች ሁሉ ደስ አሰኘ።,ወአደሞ ዝንቱ ነገር ለአበሴሎም በቅድመ አዕይንቲሁ ወቅድመ አዕይንቲሆሙ ለኵሉ ሊቃናተ እስራኤል ።,"And the saying pleased Absalom well, and all the elders of Israel." +አቤሴሎምም። አርካዊውን ኩሲን ጥሩ፥ ደግሞም እርሱ የሚለውን እንስማ አለ።,ወይቤ አበሴሎም ጸውዕዎ ለኵሲኒ ለአራጋይ ወንስምዖ ሎቱኒ ዘከመ ይብል ።,"Then said Absalom, Call now Hushai the Archite also, and let us hear likewise what he saith." +ኩሱም ወደ አቤሴሎም በመጣ ጊዜ አቤሴሎም። አኪጦፌል ያለው ይህ ነው፤ ነገሩን እናደርገው ዘንድ ይገባልን? ባይሆን ግን አንተ ንገረን ብሎ ተናገረው።,ወቦአ ኵሲ ኀበ አቤሴሎም ወነገሮ አቤሴሎም ዘንተ ነገረ ዘይቤ አኪጦፌል ንግበርኑ ዘከመ ይቤ ወአው ንግረነ ዘትብል ።,"And when Hushai was come to Absalom, Absalom spake unto him, saying, Ahithophel hath spoken after this manner: shall we do after his saying? if not; speak thou." +ኩሲም አቤሴሎምን። አኪጦፌል በዚህ ጊዜ የመከራት ምክር መልካም አይደለችም አለው።,ወይቤሎ ኵሲ ለአበሴሎም ኢኮነ ሠናየ ዛቲ ምክር እንተ መከረ አኪጦፌል ዛቲ አሐቲ ።,"And Hushai said unto Absalom, The counsel that Ahithophel hath given is not good at this time." +ኩሲ ደግሞ አለ። ግልገሎችዋ በዱር በተነጠቁ ጊዜ ድብ መራራ እንደ ሆነች በልባቸው መራሮች እጅግም ኃያላን መሆናቸውን አባትህንና ሰዎቹን ታውቃለህ፤ አባትህ አርበኛ ነው፥ ከሕዝብም ጋር አያድርም።,ወይቤሎ ኵሲ አንተ ታአምሮ ለአቡከ ወለሰብኡ ከመ ጽኑዓን እሙንቱ ፈድፋደ ወመሪር ነፍሶሙ ከመ ድብ ኀራስ ዘውስተ ገዳም ወከመ ሐራውያ ሐቅል ለዋው በውስተ ገዳም ወአቡከኒ ብእሲ መስተቃትል ውእቱ ወኢይፈትሖሙ ለሕዝብ ።,"For, said Hushai, thou knowest thy father and his men, that they be mighty men, and they be chafed in their minds, as a bear robbed of her whelps in the field: and thy father is a man of war, and will not lodge with the people." +አሁንም ምናልባት በአንድ ጕድጓድ ወይም በማናቸውም ስፍራ ተሸሽጎ ይሆናል፤ በመጀመሪያም ከእነርሱ አያሌዎች ቢወድቁ፥ የሚሰማው ሁሉ። አቤሴሎምን የተከተለው ሕዝብ ተመታ ይላል።,እስመ ሀለወ ይትኀባእ እምነ አውግር ወእመ አኮ ውስተ ፩መከን ወእምከመ በጽሑ ቀደምት ዘትሰምዕ ሀሎከ ወይቤ ያጥፍእዎሙ ለሕዝብ እለ ተለውዎ ለአበሴሎም ።,"Behold, he is hid now in some pit, or in some other place: and it will come to pass, when some of them be overthrown at the first, that whosoever heareth it will say, There is a slaughter among the people that follow Absalom." +እስራኤልም ሁሉ አባትህ ኃያል እንደ ሆነ፥ ከእርሱም ጋር ያሉት ሰዎች ጽኑዓን እንደ ሆኑ ያውቃልና ጽኑዕ ልቡም እንደ አንበሳ ልብ የሆነው ፈጽሞ ይቀልጣል።,እስመ ወልደ ኀይል ውእቱ ለሊሁ ዘልቡ ከመ ልበ አንበሳ ይነድድ ወይውዒ ወያእምሩ ኵሎሙ እስራኤል ከመ ጽኑዕ አቡከ ወደቂቀ ኀይል ኵሎሙ እለ ምስሌሁ ።,"And he also that is valiant, whose heart is as the heart of a lion, shall utterly melt: for all Israel knoweth that thy father is a mighty man, and they which be with him are valiant men." +ነገር ግን የምመክርህ ይህ ነው፤ ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ያለ እስራኤል ሁሉ በብዛቱ እንደ ባሕር አሸዋ ሆኖ ወደ አንተ ይሰብሰብ፥ አንተም በመካከላቸው ወደ ሰልፍ ውጣ።,እስመ ከመዝ አንሰ አምከርኩከ ወይትአለዱ ወይትጋብኡ ኵሎሙ እስራኤል እምዳን እስከ ቤርሳቤሕ ከመ ኆጻ ባሕር ብዝኆሙ ወገጽከ የሐውር ምስሌሆሙ ማእከሌሆሙ ።,"Therefore I counsel that all Israel be generally gathered unto thee, from Dan even to Beersheba, as the sand that is by the sea for multitude; and that thou go to battle in thine own person." +እርሱንም ወደምናገኝበት ወደ አንድ ስፍራ እንደርስበታለን፥ ጠልም በምድር ላይ እንደሚወድቅ እንወርድበታለን፤ እርሱና ከእርሱም ጋር ያሉ ሰዎች ሁሉ አንድ ስንኳ አናስቀርም።,ወንበጽሕ ኀቤሁ ውስተ ፩ብሔር ኀበ ረከብናሁ ህየ ወንትዐየን ላዕሌሁ ከመ ይወርድ ጠል ውስተ ምድር ወኢናተርፍ ወኢዕደ እለ ምስሌሁ ወኢአሐደ ።,"So shall we come upon him in some place where he shall be found, and we will light upon him as the dew falleth on the ground: and of him and of all the men that are with him there shall not be left so much as one." +ወደ ከተማም ቢገባ እስራኤል ሁሉ ወደዚያች ከተማ ገመድ ይወስዳል፥ እኛም አንድ ድንጋይ እንኳ እስከማይገኝባት ድረስ ወደ ወንዙ ውስጥ እንስባታለን።,ወእመኒ ውስተ ሀገር ተጋብኡ ወይመጽኡ ኵሉ እስራኤል ኀበ ይእቲ ሀገር ወይስሕብዋ ዘአኅባል እስከ ፈለግ ከመ ኢያትርፉ ህየ ወኢእብነ ።,"Moreover, if he be gotten into a city, then shall all Israel bring ropes to that city, and we will draw it into the river, until there be not one small stone found there." +አቤሴሎምና የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ። የአርካዊው የኩሲ ምክር ከአኪጦፌል ምክር ይሻላል አሉ። እግዚአብሔርም በአቤሴሎም ላይ ክፉ ያመጣ ዘንድ እግዚአብሔር መልካሚቱን የአኪጦፌልን ምክር እንዲበትን አዘዘ።,ወይቤሉ ኵሉ እስራኤል ትኈይስ ምክረ ኵሲ እምነ ምክረ አኪጦፌል ወእግዚአብሔር አዘዘ ይትኀደግ ምክረ አኪጦፌል ከመ ያምጽእ እግዚአብሔር ላዕለ አበሴሎም ኵሎ እኪተ ።,"And Absalom and all the men of Israel said, The counsel of Hushai the Archite is better than the counsel of Ahithophel. For the LORD had appointed to defeat the good counsel of Ahithophel, to the intent that the LORD might bring evil upon Absalom." +ኩሲም ለካህናቱ ለሳዶቅና ለአብያታር። አኪጦፌል ለአቤሴሎምና ለእስራኤል ሽማግሌዎች እንዲህና እንዲህ መክሮአል፤ እኔ ግን እንዲህና እንዲህ መክሬአለሁ።,ወይቤሎሙ ኵሲ አረጋይ ለሳዶቅ ወለአብያታር ካህናት ከመዝ ወከመዝ እምከሮሙ አኪጦፌል ለአበሴሎም ወለሊቃናተ እስራኤል ወከመዝ ወከመዝ አምከርኩ እነ ።,"Then said Hushai unto Zadok and to Abiathar the priests, Thus and thus did Ahithophel counsel Absalom and the elders of Israel; and thus and thus have I counselled." +አሁን እንግዲህ ንጉሡና ከእርሱ ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ እንዳይዋጡ፥ ፈጥናችሁ። ሳትዘገይ ተሻገር እንጂ በዚህች ሌሊት በምድረ በዳ መሻገሪያ አትደር ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው።,ወይእዜኒ ለአኩ ፍጡነ ይንግርዎ ለዳዊት ወይበልዎ ኢትቢትአ በዛቲአ ሌሊትአ ውስተ አረቦትአ እንተአ ሐቅልአ አፍጥንአ ዐዲወአ ዮጊአ ያሰፍጦሙአ ለንጉሥአ ወለኵሉአ አሕዛብአ ዘምስሌሁአ ።,"Now therefore send quickly, and tell David, saying, Lodge not this night in the plains of the wilderness, but speedily pass over; lest the king be swallowed up, and all the people that are with him." +ዮናታንና አኪማአስ ተገልጠው ወደ ከተማ ይገቡ ዘንድ አልቻሉም ነበርና በዓይንሮጌል ተቀምጠው ነበር፤ አንዲትም ባሪያ ሄዳ ትነግራቸው ነበር፤ እነርሱም ሄደው ለንጉሡ ለዳዊት ይነግሩት ነበር።,ወዮናታንሰ ወአኪማሐስ ይቀውሙ ኀበ ዐዘቅት ሮጌል ወሖረት አሐቲ ወለት ወነገረቶሙ ወሖሩ እሙንቱ ወዜነውዎ ለዳዊት እስመ ኢተክህሎሙ ዘዊአ ውስተ ሀገር ።,Now Jonathan and Ahimaaz stayed by Enrogel; for they might not be seen to come into the city: and a wench went and told them; and they went and told king David. +አንድ ብላቴናም አይቶ ለአቤሴሎም ነገረው፤ እነርሱ ግን ፈጥነው ሄዱ፤ ወደ ብራቂምም ወደ አንድ ሰው ቤት መጡ፤ በግቢውም ውስጥ ጕድጓድ ነበረ፥ ወደዚያም ውስጥ ወረዱ።,ወርእዮሙ ፩ወልድ ወአይድዖ ለአበሴሎም ወእሙንቱሰ ሖሩ ፍጡነ ወቦኡ ውስተ ቤተ ፩ብእሲ ዘእምነ ብሔሮሙ ወቦቱ ዐዘቅት ውስተ ዐጸድ ወወረዱ ህየ ።,"Nevertheless a lad saw them, and told Absalom: but they went both of them away quickly, and came to a man's house in Bahurim, which had a well in his court; whither they went down." +ሴቲቱም በጕድጓድ አፍ ላይ ዳውጃ ዘረጋችበት፥ የተከካ እህልም በላዩ አሰጣችበት፤ ነገሩም እንዲህ ተሰወረ።,ወነሥአት ብእሲት ክዳነ ዐዘቅት ወረበበት ላዕለ አፈ ዐዘቅት ወሰጥሐት ላዕሌሁ አረቦናተ ወሎሙሰ አውረደቶሙ ውስተ ዐዘቅት ታሕተ ወአልቦ ዘአእመረ ቦሙ ።,"And the woman took and spread a covering over the well's mouth, and spread ground corn thereon; and the thing was not known." +የአቤሴሎም ባሪያዎች ወደ ሴቲቱ ወደ ቤት መጥተው። አኪማአስና ዮናታን የት አሉ? አሉ፤ ሴቲቱም። ፈፋውን ተሻግረው ሄዱ አለቻቸው። እነርሱም ፈልገው ባላገኟቸው ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።,ወመጽኡ ደቀ አበሴሎም ውስተ ቤተ ይእቲ ብእሲት ወይቤልዋ አይቴ አኪማሐስ ወዮናታን ወትቤሎሙ ይእቲ ብእሲት ይእዜ ናሁ ኀለፉ እምኀበ ማይ ሕቀ ክመ ዘደሩክሙ ወኀሠሥዎሙ ወኢረከብዎሙ ወገብኡ ውስተ ኢየሩሳሌም ።,"And when Absalom's servants came to the woman to the house, they said, Where is Ahimaaz and Jonathan? And the woman said unto them, They be gone over the brook of water. And when they had sought and could not find them, they returned to Jerusalem." +ከሄዱም በኋላ እነርሱ ከጕድጓድ ወጥተው ሄዱ፥ ለንጉሡም ለዳዊት ነገሩት፥ ዳዊትንም። አኪጦፌል በእናንተ ላይ እንዲህ መክሮአልና ተነሡ፥ ፈጥናችሁም ውኃውን ተሻገሩ አሉት።,ወእምዝ እምድኅረ ኀለፉ እሙንቱ ወፂኦሙ እምነ ዐዘቅት ሖሩ ወዜነውዎ ለዳዊት ንጉሥ ወይቤልዎ ለዳዊት ተንሥኡ ወዕድዉ ማየ ፍጡነ እስመ ከመዝ እምከረ ላዕሌክሙ አኪጦፌል ።,"And it came to pass, after they were departed, that they came up out of the well, and went and told king David, and said unto David, Arise, and pass quickly over the water: for thus hath Ahithophel counselled against you." +ዳዊትና ከእርሱም ጋር የነበሩት ሁሉ ተነሥተው ዮርዳኖስን ተሻገሩ፤ እስኪነጋም ድረስ ዮርዳኖስን ሳይሻገር አንድ ሰው እንኳ አልቀረም።,ወተንሥኡ ዳዊት ወኵሉ ሕዝብ ዘምስሌሁ ወዐደዉ ዮርዳኖስ እንዘ ይገውሕ ጽባሐ ኢተረፋ ወኢአሐዱ እምኔሆሙ አልቦ ዘኢዐደዉ ዮርዳኖስ ።,"Then David arose, and all the people that were with him, and they passed over Jordan: by the morning light there lacked not one of them that was not gone over Jordan." +አኪጦፌ���ም ምክሩን እንዳልተከተሉ ባየ ጊዜ አህያውን ጫነ፥ ተነሥቶም ወደ ቤቱ ወደ ከተማው ሄደ፤ ቤቱንም አደራጅቶ በገዛ እጁ ታንቆ ሞተ፥ በአባቱም መቃብር ተቀበረ።,ወአኪጦፌልሰ ሶበ ርእየ ከመ ኢገብረ ሎቱ ምክሮ ረሐነ አድጎ ወተንሥአ ወሖረ ቤቶ ውስተ ሀገሩ ወአዘዘ በእንተ ቤቱ ወተኀንቀ ወሞተ ወተቀብረ ውስተ መቃብረ አቡሁ ።,"And when Ahithophel saw that his counsel was not followed, he saddled his ass, and arose, and gat him home to his house, to his city, and put his household in order, and hanged himself, and died, and was buried in the sepulchre of his father." +ዳዊትም ወደ መሃናይም መጣ፤ አቤሴሎምም ከእርሱም ጋር የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ዮርዳኖስን ተሻገሩ።,ወዳዊትሰ ውስተ ምናሔም ወአበሴሎምኒ ዐደወ ውስተ ዮርዳኖስ ወኵሉ ሰብአ እስራኤል ምስሌሁ ።,"Then David came to Mahanaim. And Absalom passed over Jordan, he and all the men of Israel with him." +አቤሴሎምም በጭፍራው ላይ በኢዮአብ ስፍራ አሜሳይን ሾመ፤ አሜሳይም የይስማኤላዊ ሰው የዬቴር ልጅ ነበረ፤ እርሱም የኢዮአብን እናት የጽሩያን እኅት የናዖስን ልጅ አቢግያን አግብቶ ነበር።,ወእሜሳይሃ ሤመ አበሴሎም ህየንተ ኢዮአብ ላዕለ ኀይል ወአሜሳይ ወልደ ብእሲ ዘስሙ ኢዮቶር እስራኤላዊ ውእቱ ዘቦአ ኀበ አቤግያ ወለተ ነአሶ እኁሃ ለሶርህያ እሙ ለኢዮአብ ።,"And Absalom made Amasa captain of the host instead of Joab: which Amasa was a man's son, whose name was Ithra an Israelite, that went in to Abigail the daughter of Nahash, sister to Zeruiah Joab's mother." +እስራኤልና አቤሴሎምም በገለዓድ ምድር ሰፈሩ።,ወተዐየኑ ኵሉ እስራኤል ምስለ አበሴሎም ውስተ ምድረ ገለዓድ ።,So Israel and Absalom pitched in the land of Gilead. +ዳዊትም ወደ መሃናይም በመጣ ጊዜ በአሞን ልጆች አገር በረባት የነበረ የናዖስ ልጅ ኡኤስቢ፥ የሎዶባርም ሰው የዓሚኤል ልጅ ማኪር፥ የሮግሊምም ሰው ገለዓዳዊ ቤርዜሊ፥,ወሶበ በጽሐ ዳዊት ኀበ ምናሔም ኡኤሴብ ወልደ ነአሶ ዘእምነ ረባተ ወልደ ደቂቀ ዐሞን ወማኬር ወልደ አሜሔል ዘእምነ ዶዳቦር ወቤርዜሊ ዘእምነ ገለዓድ ዘሮጌሌም ፤,"And it came to pass, when David was come to Mahanaim, that Shobi the son of Nahash of Rabbah of the children of Ammon, and Machir the son of Ammiel of Lodebar, and Barzillai the Gileadite of Rogelim," +ሕዝቡ በምድረ በዳ ተርቦአል፥ ደክሞአል፥ ተጠምቶአል ብለው ምንጣፍ፥ ዳካ፥ የሸክላም ዕቃ፥ ይበሉም ዘንድ ስንዴ፥ ገብስ፥ ዱቄት፥ የተጠበሰ እሸት፥ ባቄላ፥ ምስር፥ የተቈላ ሽንብራ፥ ማር፥ ቅቤ፥ በጎች፥ የላምም እርጎ ለዳዊትና ከእርሱ ጋር ለነበሩት ሕዝብ አመጡላቸው።,አምጽኡ ዐሥሩ ዐራታተ ወጕዛጕዛተ ወዐሥሩ ጸሀራተ ወአጽሕብተ ወስርናየ ወሰገመ ወሖሪጸ ወጥሕነ ወዐተረ ወብርስነ ፤,"Brought beds, and basons, and earthen vessels, and wheat, and barley, and flour, and parched corn, and beans, and lentiles, and parched pulse," +ዳዊትም ከተራራው ራስ ጥቂት ፈቀቅ ባለ ጊዜ የሜምፊቦስቴ ባሪያ ሲባ ሁለት መቶ እንጀራ፥ አንድ መቶም ዘለላ ዘቢብ፥ አንድ መቶም በለስ፥ አንድ አቁማዳም ወይን ጠጅ የተጫኑ ሁለት አህዮች እየነዳ ተገናኘው።,ወዳዊትኒ ኀለፈ እምነ ሮዓት ሕቀ ወናሁ ሲባ ገብረ ሜንፎብስቴ ቅድሜሁ ወ፪አእዱግ ምስሌሁ ጽዑናን ወላዕሌሆሙ ፪፻ኅብስት ወ፻ዐጽቅ ዘቢብ ወ፻ዘተመርት ወኔባል ዘወይን ።,"And when David was a little past the top of the hill, behold, Ziba the servant of Mephibosheth met him, with a couple of asses saddled, and upon them two hundred loaves of bread, and an hundred bunches of raisins, and an hundred of summer fruits, and a bottle of wine." +ንጉሡም ሲባን። ይህ ምንድር ነው? አለው። ሲባም። አህዮቹ የንጉሥ ቤተ ሰቦች ይቀመጡባቸው ዘንድ፥ እንጀራውና በለሱ ብላቴኖቹ ይበሉት ዘንድ፥ የወይን ጠጁም በበረሀ የሚደክሙት ይጠጡት ዘንድ ነው አለ።,ወይቤሎ ንጉሥ ለሲባ ምንትኑ ዝንቱ ለከ ወይቤ ሲባ አእዱግ ለቤተ ንጉሥ በዘ ይፅእኑ ወኅብስትሰ ወተመርት ለሲሳየ ደቂቁ ወወይንኒ ከመ ��ስተዩ እለ ደክሙ በሐቅል ።,"And the king said unto Ziba, What meanest thou by these? And Ziba said, The asses be for the king's household to ride on; and the bread and summer fruit for the young men to eat; and the wine, that such as be faint in the wilderness may drink." +ንጉሡም። የጌታህ ልጅ ወዴት ነው? አለ። ሲባም ንጉሡን። እነሆ። የእስራኤል ቤት ዛሬ የአባቴን መንግሥት ይመልስልኛል ብሎ በኢየሩሳሌም ተቀምጦአል አለው።,ወይቤሎ ንጉሥ ወአይቴ ወልደ እግዚእከ ወይቤ ሲባ ለንጉሥ ናሁ ይነብር ውስተ ኢየሩሳሌም ሀለወ ወይብል ዮም ያገብኡ ሊተ ቤተ እስራኤል መንግሥተ አቡየ ።,"And the king said, And where is thy master's son? And Ziba said unto the king, Behold, he abideth at Jerusalem: for he said, To day shall the house of Israel restore me the kingdom of my father." +ንጉሡም ሲባን። እነሆ፥ ለሜምፊቦስቴ የነበረው ሁሉ ለአንተ ይሁን አለው። ሲባም። እጅ እነሣለሁ፤ ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ በፊትህ ሞገስ ላግኝ አለ።,ወይቤሎ ንጉሥ ለሲባ ናሁ ለከ አግባእኩ ኵሎ ዘሜንፎብስቴ ወሰገደ ሲባ ወይቤ ረከብኩ ሞገሰ ቅድመ አዕይንቲከ እግዚእየ ንጉሥ ።,"Then said the king to Ziba, Behold, thine are all that pertained unto Mephibosheth. And Ziba said, I humbly beseech thee that I may find grace in thy sight, my lord, O king." +ንጉሡ ዳዊትም ወደ ብራቂም መጣ፤ እነሆም፥ ሳሚ የሚባል የጌራ ልጅ ከሳኦል ቤተ ዘመድ የሆነ አንድ ሰው ከዚያ ወጣ፥ እየሄደም ይረግመው ነበር።,ወበጽሐ ንጉሥ ዳዊት ኀበ ብኅሩም ወናሁ ብእሲ ዘይወፅእ እምህየ ዘእምነ ዘመደ ቤተ ሳኦል ወስሙ ሳሚ ወልደ ጌራ ወወፅአ ወእንዘ የሐውር ይረግሞ ።,"And when king David came to Bahurim, behold, thence came out a man of the family of the house of Saul, whose name was Shimei, the son of Gera: he came forth, and cursed still as he came." +ወደ ዳዊትና ወደ ንጉሡ ወደ ዳዊት ባሪያዎችም ድንጋይ ይወረውር ነበር፤ በንጉሡም ቀኝና ግራ ሕዝቡ ሁሉና ኃያላኑ ሁሉ ነበሩ።,ወይዌግሮ በእብን ለዳዊት ወኵሉ ሕዝብ ሀለወ ምስሴሁ ወኵሎሙ ኀያላን እምየማኑ ወእምፀጋሙ ለንጉሥ የሐውሩ ።,"And he cast stones at David, and at all the servants of king David: and all the people and all the mighty men were on his right hand and on his left." +ሳሚም ሲረግም። ሂድ፥ አንተ የደም ሰው፥ ምናምንቴ፥ ሂድ።,ወከመዝ ይብል ሳሚ እንዘ ይረግሞ ፃእ ፃእ ብእሴ ደም ወብእሲ ዐማፂ ።,"And thus said Shimei when he cursed, Come out, come out, thou bloody man, and thou man of Belial:" +በፋንታው ነግሠሃልና እግዚአብሔር የሳኦልን ቤት ደም ሁሉ መለሰብህ፤ እግዚአብሔርም መንግሥትን ለልጅህ ለአቤሴሎም እጅ አሳልፎ ሰጥቶታል፤ እነሆም፥ አንተ የደም ሰው ነህና በመከራ ተይዘሃል አለ።,ፈደየከ እግዚአብሔር በኵሉ ደሙ ለቤተ ሳኦል እስመ ነገሥከ ህየንቴሁ ወአግብኣ እግዚአብሔር ለመንግሥትከ ውስተ እደ አቤሴሎም ወልድከ ወአንተሰ ግባእ ውስተ እኪትከ እስመ ብእሴ ደም አንተ ።,"The LORD hath returned upon thee all the blood of the house of Saul, in whose stead thou hast reigned; and the LORD hath delivered the kingdom into the hand of Absalom thy son: and, behold, thou art taken in thy mischief, because thou art a bloody man." +የጽሩያም ልጅ አቢሳ ንጉሡን። ይህ የሞተ ውሻ ጌታዬን ንጉሡን ስለምን ይረግማል? ልሂድና ራሱን ልቍረጠው አለው።,ወይቤሎ አቢሳ ወልደ ሶሩህያ ለንጉሥ ለምንት ይረግሞ ለእግዚእየ ለንጉሥ ዝንቱ ከልብ ምውት እዕዱኑ ወእምትር ርእሶ ።,"Then said Abishai the son of Zeruiah unto the king, Why should this dead dog curse my lord the king? let me go over, I pray thee, and take off his head." +ንጉሡም። እናንተ የጽሩም ልጆች፥ እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? እግዚአብሔር። ዳዊትን ስደበው ብሎ አዝዞታልና ይርገመኝ፤ ለምንስ እንዲህ ታደርጋለህ? የሚለው ማን ነው? አለ።,ወይቤሎ ንጉሥ ሚሊተ ወለክሙ ደቂቀ ሶሩህያ ኅድግዎ ለዝንቱ ይርግመኒ እስመ ከማሁ ይቤ እግዚአብሔር ይርግምዎ ለዳዊት ወመኑ ያአምር ዘይገብር ዝንቱ ።,"And the king said, What have I to do with you, ye sons of Zeruiah? so let him curse, because the LORD hath said unto him, Curse David. Who shall then say, Wherefore hast thou done so?" +ዳዊትም አቢሳንና ባሪያዎቹን ሁሉ። እነሆ ከወገቤ የወጣው ልጄ ነፍሴን ይሻል፤ ይልቁንስ ይህ የብንያም ልጅ እንዴት ነዋ? እግዚአብሔር አዝዞታልና ተዉት፥ ይርገመኝ።,ወይቤሎሙ ዳዊት ለአቢሳ ወለኵሉ ደቁ ወልድየ ዘወፅአ እምነ ከርሥየ የኀሥሣ ለነፍስየ ወዘንተኒ ይእዜ ወልደ ኢያሜኒ ታነክሩ ፤ ኅድግዎ ይርግመኒ እስመ ከማሁ ይቤ እግዚአብሔር ።,"And David said to Abishai, and to all his servants, Behold, my son, which came forth of my bowels, seeketh my life: how much more now may this Benjamite do it? let him alone, and let him curse; for the LORD hath bidden him." +ምናልባት በዚህ ቀን መከራዬን አይቶ ስለ እርግማኑ መልካም ይመልስልኛል አላቸው።,ዮጊ ይሬኢ እግዚአብሔር ሕማምየ ወይፈድየኒ ሠናይተ ህየንተ መርገመ ዚአሁ ዮም በዛቲ ዕለት ።,"It may be that the LORD will look on mine affliction, and that the LORD will requite me good for his cursing this day." +ዳዊትና ሰዎቹም በመንገድ ይሄዱ ነበር፤ ሳሚም በተራራው አጠገብ በእርሱ ትይዩ እየሄደ ይራገም፤ ድንጋይም ይወረውር፥ ትቢያም ይበትን ነበር።,ወሖረ ዳዊት ወሰብኡ ፍኖቶመ ወሳሚሰ የሐውር በገቦ ደብር እንተ ቅሩቡ ወእንዘ የሐውር ይረግሞ ወይዌግሮ በእብን እመንገለ ገቦሁ ወይዘሩ መሬተ ላዕሌሁ ።,"And as David and his men went by the way, Shimei went along on the hill's side over against him, and cursed as he went, and threw stones at him, and cast dust." +ንጉሡና ከእርሱም ጋር የነበረው ሕዝብ ሁሉ ደክመው ነበር፥ በዚያም ዐረፉ።,ወበጽሐ ንጉሥ ወኵሉ ሕዝብ ድኩማኒሆሙ ህየ ወአዕረፉ ።,"And the king, and all the people that were with him, came weary, and refreshed themselves there." +አቤሴሎምና ሕዝቡ ሁሉ የእስራኤልም ሰዎች አኪጦፌልም ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።,ወአበሴሎም ወኵሉ ሰብኡ ቦኡ ውስተ ኢየሩሳሌም ወአኪጦፌል ምስሌሁ ።,"And Absalom, and all the people the men of Israel, came to Jerusalem, and Ahithophel with him." +የዳዊትም ወዳጅ አርካዊው ኩሲ ወደ አቤሴሎም በመጣ ጊዜ ኩሲ። ሺህ ዓመት ያንግሥህ አለው።,ወሶበ በጽሐ ኵሲ ካልኡ ለዳዊት ኀበ አበሴሎም ወይቤሎ ኵሲ ለአበሴሎመ ሕያው አበ ነጋሢ ።,"And it came to pass, when Hushai the Archite, David's friend, was come unto Absalom, that Hushai said unto Absalom, God save the king, God save the king." +አቤሴሎምም ኩሲን። ስለ ወዳጅህ ያደረግኸው ቸርነት ይህ ነውን? ከወዳጅህ ጋር ያልሄድህ ስለምንድር ነው? አለው።,ወይቤሎ አበሴሎም ለኵሲ ዝንቱ ውእቱ ምሕረትከ በእፎ ከመ ኢሖርከ ምስለ ካልእከ ።,"And Absalom said to Hushai, Is this thy kindness to thy friend? why wentest thou not with thy friend?" +ኩሲም አቤሴሎምን። እንዲህ አይደለም፤ ከእግዚአብሔር ከዚህም ሕዝብ ከእስራኤልም ሰዎች ሁሉ ለተመረጠው ለእርሱ እሆናለሁ ከእርሱም ጋር እቀመጣለሁ።,ወይቤሎ ኵሲ ለአበሴሎም አኮኑ እለ ድኅሬከ ኀረየ እግዚአብሔር ውዘንቱኒ ሕዝብ ወኵሉ ሰብአ እስራኤል ለከ ንሕነ ወምስሌከ ንሄሉ ።,"And Hushai said unto Absalom, Nay; but whom the LORD, and this people, and all the men of Israel, choose, his will I be, and with him will I abide." +ዳግምም የማገለግል ለማን ነው? በንጉሥ ልጅ ፊት አይደለምን? በአባትህ ፊት እንዳገለገልሁ እንዲሁ በአንተ ፊት እሆናለሁ አለው።,ወለመኑ አነ እትቀነይ ዳግመ እንከ እንበለ ቅድመ ወልዱ በከመ ተቀነይኩ ቅድመ አቡከ ከማሁ እሄሉ ቅድሜከ ።,"And again, whom should I serve? should I not serve in the presence of his son? as I have served in thy father's presence, so will I be in thy presence." +አቤሴሎምም አኪጦፌልን። ምከሩ ምን እናድርግ? አለው።,ወይቤሎ አበሴሎም ለአኪጦፌል ምክሩ ምክረ ዘንገብር ።,"Then said Absalom to Ahithophel, Give counsel among you what we shall do." +አኪጦፌልም አቤሴሎምን። ቤት ሊጠብቁ ወደ ተዋቸው ወደ አባትህ ቁባቶች ግባ፤ እስራኤልም ሁሉ አባትህን እንዳሳፈርኸው ይሰማሉ፤ ከአንተም ጋር ያሉት ሁሉ እጃቸው ይበረታል አለው።,ወ���ቤሎ አኪጦፌል ለአበሴሎም ባእ ኀበ ዕቁባቲሁ ለአቡከ እለ ኀደገ ይዕቀባ ቤቶ ወይስምዑ ኵሎሙ እስራኤል ከመ አስተኀፈርኮ ለአቡከ ወይጸንዕ እዴሆሙ ለኵሎሙ ምስሌከ ።,"And Ahithophel said unto Absalom, Go in unto thy father's concubines, which he hath left to keep the house; and all Israel shall hear that thou art abhorred of thy father: then shall the hands of all that are with thee be strong." +ለአቤሴሎምም በሰገነት ላይ ድንኳን ተከሉለት፤ አቤሴሎምም በእስራኤል ሁሉ ፊት ወደ አባቱ ቁባቶች ገባ።,ወተከሉ ሎቱ ደብተራሁ ለአበሴሎም ውስተ ናሕስ ወቦአ አበሴሎም ኀበ ዕቁባተ አቡሁ እንዘ ይሬእዩ ኵሉ እስራኤል ።,So they spread Absalom a tent upon the top of the house; and Absalom went in unto his father's concubines in the sight of all Israel. +በዚያም ወራት የመከራት የአኪጦፌል ምክር የእግዚአብሔርን ቃል እንደ መጠየቅ ነበረች፤ የአኪጦፌልም ምክር ሁሉ ከዳዊትና ከአቤሴሎም ጋር እንዲህ ነበረች።,ወምክሩ ለአኪጦፌል እንተ ያመክሮሙ እምቀዲሙ መዋዕል በከመ ውፁእ ውእቱ እምነ ቃለ እግዚአብሔር ከማሁ ኵሉ ምክሩ ለአኪጦሬል በኀበ ዳዊትኒ ወበኀበ አበሴሎምኒ ።,"And the counsel of Ahithophel, which he counselled in those days, was as if a man had enquired at the oracle of God: so was all the counsel of Ahithophel both with David and with Absalom." +እንዲህም ሆነ፥ ሳኦል ከሞተ በኋላ ዳዊት አማሌቃውያንን ከመግደል ተመልሶ በጺቅላግ ሁለት ቀን ያህል ተቀመጠ።,ወእምዝ እምድኅረ ሞተ ሳኦል ወዳዊትኒ አተወ እምኀበ ቅተሎሙ ለዐማሌቅ ወነበረ ዳዊት ውስተ ሴቄላቅ ሰኑየ መዋዕለ ።,"Now it came to pass after the death of Saul, when David was returned from the slaughter of the Amalekites, and David had abode two days in Ziklag;" +በሦስተኛውም ቀን፥ እነሆ፥ ከሳኦል ሰፈር አንድ ሰው ልብሱን ቀድዶ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ መጣ፤ ወደ ዳዊትም በመጣ ጊዜ በግምባሩ ተደፍቶ እጅ ነሣ።,ወአመ ሣልስት ዕለት መጽአ ብእሲ እምነ ትዕይንት እምውስተ ሕዝቡ ለሳኦል ወሥጡጥ አልባሲሁ ወሐመድ ዲበ ርእሱ ወሶበ ቦአ ኀበ ዳዊት ወድቀ ዲበ ምድር ወሰገደ ሎቱ ።,"It came even to pass on the third day, that, behold, a man came out of the camp from Saul with his clothes rent, and earth upon his head: and so it was, when he came to David, that he fell to the earth, and did obeisance." +ዳዊትም። ከወዴት መጣህ? አለው እርሱም። ከእስራኤል ሰፈር ኰብልዬ መጣሁ አለው።,ወይቤሎ ዳዊት እምአይቴ መጻእከ ወይቤሎ እምነ ትዕይንተ እስራኤል አነ ዘድኅንኩ ።,"And David said unto him, From whence comest thou? And he said unto him, Out of the camp of Israel am I escaped." +ዳዊትም። ነገሩ እንደ ምን ሆነ? እስኪ ንገረኝ አለው። እርሱም መልሶ። ሕዝቡ ከሰልፉ ሸሽቶአል፥ ከሕዝቡ ብዙው ወደቁ ሞቱም፤ ሳኦልና ልጁም ዮናታን ደግሞ ሞተዋል አለ።,ወይቤሎ ዳዊት ምንትኑ ውእቱ ዝንቱ ነገር ዜንወኒ ወይቤሎ ጐዩ ሕዝብ በውስተ ቀትል ወብዙኃን እለ ወድቁ እምውስተ ሕዝብ ወሞተ ሳኦልኒ ወዮናታን ወልዱ ።,"And David said unto him, How went the matter? I pray thee, tell me. And he answered, That the people are fled from the battle, and many of the people also are fallen and dead; and Saul and Jonathan his son are dead also." +ዳዊትም ወሬኛውን ጕልማሳ። ሳኦልና ልጁ ዮናታን እንደ ሞቱ በምን ታውቃለህ? አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለውእቱ ብእሲ ዘዜነዎ እፎ አእመርከ ከመ ሞቱ ሳኦል ወዮናታን ወልዱ ።,"And David said unto the young man that told him, How knowest thou that Saul and Jonathan his son be dead?" +ወሬኛውም ጕልማሳ አለ። በድንገት ወደ ጊልቦዓ ተራራ መጣሁ፥ እነሆም፥ ሳኦል ጦሩን ተመርኵዞ ቆሞ ነበር፤ ሰረገሎችና ፈረሰኞችም ተከትለው ደረሱበት።,ወይቤሎ ውእቱ ብእሲ ዘዜነዎ ተቃተሉ ወወድቁ በደብረ ጌላቡሔ ወእምዝ ረከብክዎ ለሳኦል ይሰክብ በኲናቱ ወእምዝ በጽሕዎ ሰረገላት ወመስተጽዕናነ አፍራስ ።,"And the young man that told him said, As I happened by chance upon mount Gilboa, behold, Saul leaned upon his spear; and, lo, the chariots and horsemen followed hard after him." +ወ��� ኋላውም ዘወር አለና እኔን አይቶ ጠራኝ፤ እኔም። እነሆኝ አልሁ።,ወተመይጠ ድኅሬሁ ወርእየኒ ወጸውዐኒ ወእቤሎ ነየ አነ ።,"And when he looked behind him, he saw me, and called unto me. And I answered, Here am I." +እርሱም። አንተ ማን ነህ? አለኝ፤ እኔም። አማሌቃዊ ነኝ ብዬ መለስሁለት።,ወይቤለኒ መኑ አንተ ወእቤሎ ዐማሌቃዊ አነ ።,"And he said unto me, Who art thou? And I answered him, I am an Amalekite." +እርሱም። ሰውነቴ ዝሎአልና፥ ደግሞ እስከ አሁን ድረስ ነፍሴ ገና ፈጽማ ሕያው ናትና በላዬ ቆመህ ግደለኝ አለኝ።,ወይቤለኒ ቁም ላዕሌየ ወቅትለኒ እስመ አኀዘተኒ ጽልመት እኪት እስመ ኢሀለወት ላዕሌየ ኵላ ነፍስየ ።,"He said unto me again, Stand, I pray thee, upon me, and slay me: for anguish is come upon me, because my life is yet whole in me." +እኔም ከወደቀ በኋላ አለ መዳኑን አይቼ በላዩ ቆሜ ገደልሁት፤ በራሱም ላይ የነበረውን ዘውድ በክንዱም የነበረውን ቢተዋ ወሰድሁ፥ ወደዚህም ወደ ጌታዬ አመጣሁት።,ወቆምኩ ላሳሌሁ ወቀተልክዎ እስመ አእመርኩ ከመ ኢየሐዩ እምድኅረ ወድቆ ፤ ወነሣእኩ አከሊሎ እምውስተ ርእሱ ወመዝግሐ ልብሱ ዘውስተ መታክፍቱ ወአምጻእኩ ዝየ ኀበ እግዚእየ ።,"So I stood upon him, and slew him, because I was sure that he could not live after that he was fallen: and I took the crown that was upon his head, and the bracelet that was on his arm, and have brought them hither unto my lord." +ዳዊትና ከእርሱ ጋር የነበሩ ሰዎች ሁሉ ልብሳቸውን ይዘው ቀደዱ።,ወሠጠጠ አልባሲሁ ዳዊት ወኵሉ ሰብእ እለ ምስሌሁ ሠጠጡ አልባሲሆሙ ።,"Then David took hold on his clothes, and rent them; and likewise all the men that were with him:" +በሰይፍም ወድቀዋልና ለሳኦልና ለልጁ ለዮናታን ለእግዚአብሔርም ሕዝብ ለእስራኤልም ወገን እንባ እያፈሰሱ አለቀሱ፥ እስከ ማታም ድረስ ጾሙ።,ወበከይዎ ወጾሙ ወበከዩ እስከ ፍና ሰርከ ላዕለ ሳኦል ወላዕለ ዮናታን ወላዕለ ሕዝበ ይሁዳ ወላዕለ ቤተ እስራኤል እስመ ሞቱ በኲናት ።,"And they mourned, and wept, and fasted until even, for Saul, and for Jonathan his son, and for the people of the LORD, and for the house of Israel; because they were fallen by the sword." +ዳዊትም ወሬኛውን ጕልማሳ። አንተ ከወዴት ነህ? አለው፤ እርሱም። እኔ የመጻተኛው የአማሌቃዊው ልጅ ነኝ ብሎ መለሰለት።,ወይቤሎ ዳዊት ለውእቱ ብእሲ ዘዜነዎ እምአይቴ አንተ ወይቤ ወልደ ብእሲ ፈላሲ ዐማሌቃዊ አነ ።,"And David said unto the young man that told him, Whence art thou? And he answered, I am the son of a stranger, an Amalekite." +ዳዊትም። እግዚአብሔር የቀባውን ለመግደል እጅህን ስትዘረጋ ለምን አልፈራህም? አለው።,ወይቤሎ ዳዊት እፎ ኢፈራህከ አውርዶ እዴከ ላዕለ መሲሑ ለእግዚአብሔር ከመ ትቅትሎ ።,"And David said unto him, How wast thou not afraid to stretch forth thine hand to destroy the LORD'S anointed?" +ዳዊትም ከጕልማሶቹ አንዱን ጠርቶ። ወደ እርሱ ቅረብና ውደቅበት አለው። እርሱም መታው፥ ሞተም።,ወጸውዐ ዳዊት አሐደ እምውስተ ደቁ ወይቤሎ ሖር ቅትሎ ወቀተሎ ።,"And David called one of the young men, and said, Go near, and fall upon him. And he smote him that he died." +ዳዊትም። እግዚአብሔር የቀባውን እኔ ገድያለሁ ብሎ አፍህ በላይህ መስክሮአልና ደምህ በራስህ ላይ ይሁን አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ደምከ ላዕለ ርእስከ ለይኩን እስመ አፉከ ነበበ ወትቤ አነ ቀተልክዎ ለመሲሐ እግዚአብሔር ።,"And David said unto him, Thy blood be upon thy head; for thy mouth hath testified against thee, saying, I have slain the LORD'S anointed." +ዳዊትም ስለ ሳኦልና ሰለ ልጁ ስለ ዮናታን ይህን የኀዘን ቅኔ ተቀኘ፥,ወበከዮሙ ዳዊት ለሳኦል ወለዮናታን ወልዱ ።,And David lamented with this lamentation over Saul and over Jonathan his son: +የይሁዳንም ልጆች ያስተምሩ ዘንድ አዘዘ። እነሆ፥ ይህ በያሻር መጽሐፍ ተጽፎአል።,ወይቤ ከመ ይምሀሮሙ ለደቂቀ ይሁዳ ወይቤ ናሁ ጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ርቱዕ ።,"(Also he bade them teach the children of Judah the use of the bow: behold, it is written in the book of Jasher.)" +የእስራኤል ክብር በኮረብቶች ላይ ተወግቶ ሞተ፤ ኃያላን እንዴት ወደቁ!,ትከል ሐውልተ እስራኤል ላዕለ ምውታን ወበውሰተ መልዕልተ ቅቱላን እፎኑመ ወድቁ ጽኑዓን ።,The beauty of Israel is slain upon thy high places: how are the mighty fallen! +የፍልስጥኤማውያን ቈነጃጅት ደስ እንዳይላቸው፥ የቈላፋንም ቈነጃጅት እልል እንዳይሉ፥ በጌት ውስጥ አታውሩ፤ በአስቀሎናም አደባባይ የምስራች አትበሉ።,ኢትንግሩ ውስተ ጌት ወኢትዜንዉ ውስተ አናቅጸ አስቀሎና ከመ ኢይትፈሥሓ አዋልደ ኢሎፍሊ ወከመ ኢይትሐሠያ አዋልደ ቄላፋን ።,"Tell it not in Gath, publish it not in the streets of Askelon; lest the daughters of the Philistines rejoice, lest the daughters of the uncircumcised triumph." +እናንተ የጊልቦዓ ተራሮች ሆይ፥ የሳኦል ጋሻ በዘይት እንዳልተቀባ፥ የኃያላን ጋሻ በዚያ ወድቆአልና ዝናብና ጠል አይውረድባችሁ፥ ቍርባንንም የሚያበቅል እርሻ አይሁንባችሁ።,አድባረ ጌላቡሔ ኢይረድ ጠል ወዝናም ላዕሌክን ወአሕቃላተ አጣርቆን እስመ በህየ ኀስረ አናቅጺሆሙ ለኀያላን ፤ ንዋየ ሐቅሉ ለሳኦል ኢተቀብአት በቅብእ ዘእንበለ በደመ ቅቱላን ፤,"Ye mountains of Gilboa, let there be no dew, neither let there be rain, upon you, nor fields of offerings: for there the shield of the mighty is vilely cast away, the shield of Saul, as though he had not been anointed with oil." +ከሞቱት ደምና ከኃያላን ስብ የዮናታን ቀስት አልተመለሰችም፥ የሳኦልም ሰይፍ በከንቱ አልተመለሰም።,ቀስተ ዮናታን ኢገብአት ድኅሬሃ ዕራቃ ወኲናቱሂ ለሳኦል ኢገብአት ዕራቃ ።,"From the blood of the slain, from the fat of the mighty, the bow of Jonathan turned not back, and the sword of Saul returned not empty." +ሳኦልና ዮናታን የተዋደዱና የተስማሙ ነበሩ፤ በሕይወታቸውና በሞታቸው አልተለያዩም፤ ከንስር ይልቅ ፈጣኖች ነበሩ፤ ከአንበሳም ይልቅ ብርቱዎች ነበሩ።,ሳኦል ወዮናታን ፍቁራን ወሠናያን እለ ፍሉጥ ሥኖሙ በሕይወቶሙ ወበሞቶሙኒ ኢተሌለዩ ፤ ይቀሉ እምነ ንስር ወይጸንዑ እምነ አንበሳ ።,"Saul and Jonathan were lovely and pleasant in their lives, and in their death they were not divided: they were swifter than eagles, they were stronger than lions." +የእስራኤል ቈነጃጅት ሆይ፥ ቀይ ሐርና ጥሩ ግምጃ ያለብሳችሁ ለነበረ፥ በወርቀዘቦም ላስጌጣችሁ ለሳኦል አልቅሱለት።,አዋልደ ኢየሩሳሌም ብክያ ላዕለ ሳኦል ዘአልባሰክን ለየ ምስለ ሰርጕክን ወአግበረ ለክን ሰርጐ ወርቅ ላዕለ ዐራዝክን ።,"Ye daughters of Israel, weep over Saul, who clothed you in scarlet, with other delights, who put on ornaments of gold upon your apparel." +ኃያላንም በሰልፍ ውስጥ እንዴት ወደቁ! ዮናታንም በኮረብቶችህ ላይ ወድቆአል።,እፎ ከመ ወድቁ ጽኑዓን በመልዕልተ ቅቱላን ።,"How are the mighty fallen in the midst of the battle! O Jonathan, thou wast slain in thine high places." +ወንድሜ ዮናታን ሆይ፥ እኔ ስለ አንተ እጨነቃለሁ፤ በእኔ ዘንድ ውድህ እጅግ የተለየ ነበረ፤ ከሴት ፍቅር ይልቅ ፍቅርህ ለእኔ ግሩም ነበረ።,ሐመምኩ ላዕሌከ እኁየ ዮናታን ሠናይ አንተ በኀቤየ ወፈድፋደ ጥቀ በኀቤየ ፍቅርከ እምነ ፍቅረ አንስት ።,"I am distressed for thee, my brother Jonathan: very pleasant hast thou been unto me: thy love to me was wonderful, passing the love of women." +ኃያላን እንዴት ወደቁ! የሰልፍም ዕቃ እንዴት ጠፋ!,እፎ ወድቁ ጽኑዓን ወተሀጕሉ ዕደወ ቀትል ።,"How are the mighty fallen, and the weapons of war perished!" +በሳኦል ቤትና በዳዊት ቤት መካከል ብዙ ዘመን ጦርነት ሆነ፤ የዳዊት ቤት እየበረታ፥ የሳኦል ቤት ግን እየደከመ የሚሄድ ሆነ።,ወኮነ ለዝላፉ ቀትለ ማእከለ ቤተ ሳኦል ወማእከለ ቤተ ዳዊት ወቤተ ዳዊትሰ ኀበ ኀበ ይጸንዕ የሐውር ወቤተ ሳኦልሰ ኀበ ኀበ ይደክም የሐውር ።,"Now there was long war between the house of Saul and the house of David: but David waxed stronger and stronger, and the house of Saul waxed weaker and weaker." +ለዳዊትም ወንድ ልጆች በኬብሮን ተወለዱለት፤ በኵሩም ከኢይዝራኤላዊቱ ከአኪናሆም የተወለደው አምኖን ነበረ።,ወተወልዱ ደቂቅ ለዳዊት በኬብሮን ወበኵሩ አምኖን ወልደ አኪናሖም ኢይዝራኤላዊት ፤,"And unto David were sons born in Hebron: and his firstborn was Amnon, of Ahinoam the Jezreelitess;" +ሁለተኛውም የቀርሜሎሳዊው የናባል ሚስት ከነበረች ከአቢግያ የተወለደው ዶሎሕያ ነበረ። ሦስተኛውም ከጌሹር ንጉሥ ከተልማይ ልጅ ከመዓካ የተወለደው አቤሴሎም ነበረ።,ወዳግሙ ደሉህያ ወልደ አቤግያ ቀርሜላዊት ፤ ወሣልሱ አበሴሎም ወልደ ማዐክ ወለተ ቶሚ ንጉሠ ጌሴሪም ፤,"And his second, Chileab, of Abigail the wife of Nabal the Carmelite; and the third, Absalom the son of Maacah the daughter of Talmai king of Geshur;" +አራተኛውም የአጊት ልጅ አዶንያስ፥ አምስተኛውም የአቢጣል ልጅ ሰፋጥያስ ነበረ።,ወራብዑ አርንያ ወልደ አፌጌ ፤ ወኃምሱ አበጢያ ወልደ አቤገል ፤,"And the fourth, Adonijah the son of Haggith; and the fifth, Shephatiah the son of Abital;" +ስድስተኛውም የዳዊት ልጅ ሚስት የዔግላ ልጅ ይትረኃም ነበረ። እነዚህም ለዳዊት በኬብሮን ተወለዱለት።,ወሳድሱ ይትራሐም ወልደ ኤገል ብእሲተ ዳዊት ፤ እሉ እሙንቱ እለ ተወልዱ ለዳዊት በኬብሮን ።,"And the sixth, Ithream, by Eglah David's wife. These were born to David in Hebron." +በሳኦል ቤትና በዳዊት ቤት መካከል ጦርነት ሆኖ ሳለ አበኔር በሳኦል ቤት ይበረታ ነበር።,ወእምዝ ሶበ ኮነ ቀትል ማእከለ ቤተ ሳኦል ወማእከለ ቤተ ዳዊት ወአቤኔር ያጸንዕ ቤተ ሳኦል ።,"And it came to pass, while there was war between the house of Saul and the house of David, that Abner made himself strong for the house of Saul." +ለሳኦልም የኢዮሄል ልጅ ሪጽፋ የተባለች ቁባት ነበረችው፤ ኢያቡስቴም አበኔርን። ወደ አባቴ ቁባት ለምን ገባህ? አለው።,ወቦ ዕቅብተ ለሳኦል ወስማ ሩጻፋ ወለተ ኢዮሔል ወይቤሎ ኢያቡስቴ ወልደ ሳኦል ለአቤኔር ለምንት ቦእከ ኀበ ዕቅብተ አቡየ ።,"And Saul had a concubine, whose name was Rizpah, the daughter of Aiah: and Ishbosheth said to Abner, Wherefore hast thou gone in unto my father's concubine?" +አበኔርም በኢያቡስቴ ቃል እጅግ ተቈጥቶ እንዲህ አለ። እኔ ለአባትህ ለሳኦል ቤት ለወንድሞቹም ለዘመዶቹም ቸርነት አድርጌአለሁ፥ አንተንም ለዳዊት እጅ አሳልፌ አልሰጠሁም፤ አንተም ዛሬ ከዚህች ሴት ጋር ስለ ሠራሁት ኃጢአት ትከስሰኛለህ፤ በውኑ እኔ የውሻ ራስ ነኝን?,ወተምዐ ጥቀ አቤኔር በእንተ ዘይቤሎ ኢያቡስቴ ወይቤሎ አቤኔር ቦኑ ርእሰ ከልብ አነ ለክሙ ገቢርየ ምሕረተ ዮም ምስለ ቤተ ሳኦል አቡከ ወምስለ አኀውየ ወምስለ ቅሩብየ ኢተኀበልኩ እግባእ ውስተ ቤተ ዳዊት ወትትኀሠሠኒ በእንተ ኀጢአተ ብእሲት ዮም ።,"Then was Abner very wroth for the words of Ishbosheth, and said, Am I a dog's head, which against Judah do shew kindness this day unto the house of Saul thy father, to his brethren, and to his friends, and have not delivered thee into the hand of David, that thou chargest me to day with a fault concerning this woman?" +መንግሥትን ከሳኦል ቤት ያወጣ ዘንድ የዳዊትንም ዙፋን በእስራኤልና በይሁዳ ከዳን ጀምሮ እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ከፍ ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር ለዳዊት እንደ ማለለት እንዲሁ ከእርሱ ጋር ባላደርግ እግዚአብሔር በአበኔር ይህን ያድርግበት ይህንም ይጨምርበት።,ከመዝ ለይረሲዮ እግዚአብሔር ለአቤኔር ወከመዝ ለይቅትሎ ከመ በከመ መሐለ እግዚአብሔር ለዳዊት ከማሁ እገብር ሎቱ ዮም በዛቲ ዕለት ።,"So do God to Abner, and more also, except, as the LORD hath sworn to David, even so I do to him;" +ኢያቡስቴም አበኔርን ይፈራው ነበርና አንዳች ይመልስለት ዘንድ አልቻለም።,ዮም ነሥኣ ለመንግሥት እምነ ቤተ ሳኦል ከመ ያቅም መንበሮ ለዳዊት ላዕለ እስራኤል ወላዕለ ይሁዳ እስከ ቤርሳቤሕ ።,"To translate the kingdom from the house of Saul, and to set up the throne of David over Israel and over Judah, from Dan even to Beersheba." +አበኔርም ለዳዊት። ምድሪቱ ለማን ናት? ከእኔ ጋር ቃል ኪዳን አድርግ፥ እጄም ከአንተ ጋር ትሆናለች፥ እ���ራኤልንም ሁሉ ወደ አንተ እመልሰዋለሁ ብለው ይነግሩት ዘንድ መልእክተኞች ሰደደለት።,ወኢክህለ እንከ ኢያቡስቴ አውሥኦቶ ቃለ ለአቤኔር እስመ ፈርሆ ።,"And he could not answer Abner a word again, because he feared him." +ዳዊትም። ይሁን፥ ከአንተ ጋር ቃል ኪዳን አደርጋለሁ፤ ነገር ግን አንድ ነገር ከአንተ እሻለሁ፤ ፊቴን ለማየት በመጣህ ጊዜ፥ የሳኦልን ልጅ ሜልኮልን ካላመጣህልኝ ፊቴን አታይም አለ።,ወለአከ ሰብአ አቤኔር ኀበ ዳዊት ውስተ ተላሙሔን በጊዜሃ እንዘ ይብል ንትማሐልአ መሐላ ወአቅምአ መሐላከ ምስሌየአ ወናሁአ አገብእአ እዴየአ ምስሌከአ ከመአ እሚጥአ ኀቤከአ ኵሎአ ቤተ እሰራኤልአ ።,"And Abner sent messengers to David on his behalf, saying, Whose is the land? saying also, Make thy league with me, and, behold, my hand shall be with thee, to bring about all Israel unto thee." +ዳዊትም ወደ ሳኦል ልጅ ወደ ኢያቡስቴ። በመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት ያጨኋትን ሚስቴን ሜልኮልን ስጠኝ ብሎ መልእክተኞችን ሰደደ።,ወይቤ ዳዊት ኦሆአ እትማሐልአ ምስሌከ መሐላአ ፤ ሠናየአ ትቤአ ፤ ወባሕቱአ አሐተአ ቃለአ እሴአለከአ ኢአ ትሬኢአ ገጽየአ ለእመአ ኢያምጻእካአ ለሜልኮልአ ወለተ ሳኦልአ ሶበአ መጻእከአ ከመ ትርአይአ ገጽየ ።,"And he said, Well; I will make a league with thee: but one thing I require of thee, that is, Thou shalt not see my face, except thou first bring Michal Saul's daughter, when thou comest to see my face." +ኢያቡስቴም ልኮ ከሌሳ ልጅ ከባልዋ ከፈልጢኤል ወሰዳት።,ወለእከ ዳዊት ሰብአ ኀበ ኢያቡስቴ እንዘ ይብል አግብኣአ ሊተአ ብእሲትየአ ሜልኮልሃአ እንተአ ሐፀይክዋአ በምእትአ ቍልፈቶሙአ ለኢሎፍሊአ ።,"And David sent messengers to Ishbosheth Saul's son, saying, Deliver me my wife Michal, which I espoused to me for an hundred foreskins of the Philistines." +ባልዋም እያለቀሰ ከእርስዋ ጋር ሄደ፥ እስከ ብራቂም ድረስ ተከተላት። አበኔርም። ሂድ፥ ተመለስ አለው፤ እርሱም ተመለሰ።,ወለአከ ኢያቡስቴ ወነሥአ እምኀበ ምታ ፈለጢየል ወልደ ሴሌስ ።,"And Ishbosheth sent, and took her from her husband, even from Phaltiel the son of Laish." +አበኔርም ለእስራኤል ሽማግሌዎች። አስቀድሞ ዳዊት በእናንተ ላይ ንጉሥ ይሆን ዘንድ ፈልጋችሁ ነበር።,ወትለዋ ምታ እስከ ብራቂ ወይቤሎ አበኔር ሖር ግባእ ወገብአ ።,"And her husband went with her along weeping behind her to Bahurim. Then said Abner unto him, Go, return. And he returned." +እግዚአብሔርም ስለ ዳዊት። በባሪያዬ በዳዊት እጅ ሕዝቤን እስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅና ከጠላቶቻቸው ሁሉ እጅ አድናለሁ ብሎ ተናግሮአልና እንግዲህ አሁን አድርጉ ብሎ ነገራቸው።,ወይቤሎሙ አቤኔር ለሊቃነ እስራኤል እንዘ ይብል ቀዲሙ ተኀሥሥዎ ለዳዊት ታንግሥዎ ለክሙ ።,"And Abner had communication with the elders of Israel, saying, Ye sought for David in times past to be king over you:" +አበኔርም ደግሞ በብንያም ወገን ጆሮ ተናገረ፤ አበኔርም ደግሞ በእስራኤልና በብንያም ቤት ሁሉ መልካም የነበረውን ለዳዊት ሊነግረው ወደ ኬብሮን ሄደ።,ወይእዜኒ ግበሩ ከማሁ እስመ እግዚአብሔር ነበበ በእንተ ዳዊት ወይቤ በእደ ዳዊት ገብርየ ኣድኅኖሙ ለእስራኤል እምነ እደ ኢሎፍሊ ወእምነ እደ ኵሉ ፀሮሙ ።,"Now then do it: for the LORD hath spoken of David, saying, By the hand of my servant David I will save my people Israel out of the hand of the Philistines, and out of the hand of all their enemies." +አበኔርም ከሀያ ሰዎች ጋር ወደ ዳዊት ወደ ኬብሮን መጣ። ዳዊትም ለአበኔርና ከእርሱ ጋር ለነበሩት ሰዎች ግብዣ አደረገላቸው።,ወተናገሮሙ አበኔር ለደቂቀ ብንያም ወሖረ አቤኔር ኬብሮን ከመ ይንግሮ ለዳዊት ኵሎ ዘከመ አደሞሙ ለእስራኤል ወዘከመ አደሞሙ ለኵሉ ቤተ ብንያም ።,"And Abner also spake in the ears of Benjamin: and Abner went also to speak in the ears of David in Hebron all that seemed good to Israel, and that seemed good to the whole house of Benjamin." +አበኔርም ዳዊትን። ተነሥቼ ልሂድ፥ ከአንተ ���ርም ቃል ኪዳን እንዲያደርጉ፥ ነፍስህም እንደ ወደደች ሁሉን እንድትገዛ እስራኤልን ሁሉ ለጌታዬ ለንጉሥ ልሰብስብ አለው። ዳዊትም አበኔርን አሰናበተው፥ በደኅናም ሄደ።,ወመጽአ አቤኔር ውስተ ኬብሮን ወዕሥራ ዕደው ምስሌሁ ወገብረ ዳዊት ምሳሐ ለአቤኔር ወለዕደው እለ ምስሌሁ ።,"So Abner came to David to Hebron, and twenty men with him. And David made Abner and the men that were with him a feast." +በዚያን ጊዜም የዳዊት ባሪያዎችና ኢዮአብ ከዘመቻ ታላቅ ምርኮ ይዘው መጡ። አበኔር ግን ዳዊት አሰናብቶት በደኅና ሄዶ ነበር እንጂ በኬብሮን አልነበረም።,ወይቤሎ አቤኔር ለዳዊት እትነሣእ ወአሐውር ወኣስተጋብኦሙ ኀበ እግዚእየ ንጉሥ ለኵሉ እስራኤል ወእትማሐል ምስሌከ መሐላ ወትነግሥ ላዕለ ኵሉ ዘትፈቱ ነፍስከ ፤ ወፈነዎ ዳዊት ለአቤኔር ወሖረ በሰላም ።,"And Abner said unto David, I will arise and go, and will gather all Israel unto my lord the king, that they may make a league with thee, and that thou mayest reign over all that thine heart desireth. And David sent Abner away; and he went in peace." +ኢዮአብና ከእርሱም ጋር የነበረ ጭፍራ ሁሉ በመጡ ጊዜ። የኔር ልጅ አበኔር ወደ ንጉሥ መጣ፥ አሰናበተውም በደኅናውም ሄደ ብለው ሰዎች ለኢዮአብ ነገሩት።,ወናሁ ደቀ ዳዊት ወኢዮአብ የአትዉ እምነ ሐቅል ወአምጽኡ ምስሌሆሙ ምህርካ ብዙኀ ወአቤኔር ኢሀለወ ኀበ ዳዊት ውስተ ኬብሮን እስመ ፈነዎ ወወፅአ እምኀቤሁ በሰላም ።,"And, behold, the servants of David and Joab came from pursuing a troop, and brought in a great spoil with them: but Abner was not with David in Hebron; for he had sent him away, and he was gone in peace." +ኢዮአብም ወደ ንጉሥ ገብቶ። ምን አደረግህ? እነሆ፥ አበኔር መጥቶልህ ነበር፤ በደኅና እንዲሄድ ስለ ምን አሰናበትኸው?,ወኢዮአብሰ ወኵሉ ሰራዊቱ ቦኡ ወዜነውዎ ለኢዮአብ ወይቤልዎ መጽአ አበኔር ኀበ ዳዊት ወፈነዎ ወሖረ በሰላም ።,"When Joab and all the host that was with him were come, they told Joab, saying, Abner the son of Ner came to the king, and he hath sent him away, and he is gone in peace." +የኔር ልጅ አበኔር ያታልልህ ዘንድ፥ መውጫህንና መግቢያህንም ያውቅ ዘንድ፥ የምታደርገውንም ነገር ሁሉ ያስተውል ዘንድ እንደ መጣ አታውቅምን? አለው።,ወቦአ ኢዮአብ ኀበ ንጉሥ ወይቤሎ ምንት ዝንቱ ዘገበርከ ናሁ መጽአ አቤኔር ኀቤከ ወለምንት ፈነውኮ ወሖረ በሰላም ።,"Then Joab came to the king, and said, What hast thou done? behold, Abner came unto thee; why is it that thou hast sent him away, and he is quite gone?" +ኢዮአብም ከዳዊት በወጣ ጊዜ መልእክተኞችን ከአበኔር በኋላ ላከ፥ ከሴይርም ጕድጓድም መለሱት። ዳዊት ግን ይህን አላወቀም።,አው ኢታአምርኑ እከዮ ለአቤኔር ወልደ ኔር እስመ ከመ ያስሕትከ መጽአ ወከመ ያእምር ግዕዘከ ወከመ ያእምር ኵሎ ዘትገብር አንተ ።,"Thou knowest Abner the son of Ner, that he came to deceive thee, and to know thy going out and thy coming in, and to know all that thou doest." +አበኔርም ወደ ኬብሮን በተመለሰ ጊዜ ኢዮአብ በበር ውስጥ በቈይታ ይናገረው ዘንድ ወደ አጠገቡ ወሰደው፤ በዚያም ለወንድሙ ለአሣሄል ደም ተበቅሎ ሆዱን መታው፥ ሞተም።,ወወፅእ ኢዮአብ እምኀበ ዳዊት ወለአከ ሰብአ ያግብእዎ ለአቤኔር እምኀበ ዐዘቅት ሴይሪም ወኢያእመረ ዳዊት ።,"And when Joab was come out from David, he sent messengers after Abner, which brought him again from the well of Sirah: but David knew it not." +በኋላም ዳዊት ይህ ነገር እንደ ተደረገ በሰማ ጊዜ። ከኔር ልጅ ከአበኔር ደም በእግዚአብሔር ዘንድ ለዘላለም እኔ ንጹሕ ነኝ፥ መንግሥቴም ንጹሕ ነው፤,ወገብአ አቤኔር ውስተ ኬብሮን ወአግሐሦ ኢዮአብ መንገለ ዐውደ ዴዴ ይትናገሮ እስመ ይፈቅድ ይቅትሎ ወረገዞ ሐቌሁ ወሞተ በበቀለ አሳሔል እኁሁ ለኢዮአብ ።,"And when Abner was returned to Hebron, Joab took him aside in the gate to speak with him quietly, and smote him there under the fifth rib, that he died, for the blood of Asahel his brother." +በኢዮአብ ራስ ላይና በአባቱ ቤት ሁሉ ላይ ይምጣበት፤ በኢዮአብም ቤት ፈሳሽ ነገር ያለበት ወይም ለምጻም ወይም አንካሳ ወይም በሰይፍ የሚወድቅ ወይም እንጀራ የሌለው ሰው አይታጣ አለ።,ወእምዝ ሰምዐ ዳዊት ወይቤ ንጹሕ አነ ወመንግሥትየ በኀበ እግዚአብሔር ወእስከ ለዓለም እምነ ደሙ ለአቤኔር ወልደ ኔር ።,"And afterward when David heard it, he said, I and my kingdom are guiltless before the LORD for ever from the blood of Abner the son of Ner:" +ኢዮአብና ወንድሙ አቢሳም በሰልፍ በገባዖን ወንድማቸው አሣሄልን ገድሎ ነበርና አበኔርን ገደሉት።,ወይግባእ ላዕለ ርእሱ ለኢዮአብ ወላዕለ ቤተ አቡሁ ወኢይትኀጣእ እምነ ቤተ ኢዮአብ ዝልጉስ ወዘለምፅ ወሐንካስ ወዘይመውት በኲናት ወኀጢአ እክል ።,"Let it rest on the head of Joab, and on all his father's house; and let there not fail from the house of Joab one that hath an issue, or that is a leper, or that leaneth on a staff, or that falleth on the sword, or that lacketh bread." +ዳዊትም ኢዮአብንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን ሕዝብ ሁሉ። ልብሳችሁን ቅደዱ፥ ማቅም ልበሱ፥ በአበኔርም ፊት አልቅሱ አላቸው። ንጉሡም ዳዊት ከቃሬዛው በኋላ ሄደ።,ወኢዮአብሰ ወእኁሁ አቢሳ ይትዐቀብዎ ለአቤኔር ይቅትልዎ በከመ ቀተለ እኁሆሙ አሳሔልሃ በገባኦን በውስተ ቀትል ።,"So Joab and Abishai his brother slew Abner, because he had slain their brother Asahel at Gibeon in the battle." +አበኔርንም በኬብሮን ቀበሩት፤ ንጉሡም ድምፁን ከፍ አድርጎ በአበኔር መቃብር አጠገብ አለቀሰ፤ ሕዝቡም ሁሉ አለቀሱ። ንጉሡም ለአበኔር።,ወይቤሎሙ ዳዊት ለኢዮአብ ወለኵሉ ሕዝብ እለ ምስሌሁ ሥጥጡ አልባሲክሙ ወልበሱ ሠቀ ወብክዩ ቅድሜሁ ለአቤኔር ወዳዊትኒ ንጉሥ ሖረ ድኅረ ዐራቱ ።,"And David said to Joab, and to all the people that were with him, Rend your clothes, and gird you with sackcloth, and mourn before Abner. And king David himself followed the bier." +አበኔር ሰነፍ እንደሚሞት ይምታልን?,ወቀበርዎ ለአበኔር ውስተ ኬብሮን ወጸርኀ ንጉሥ በቃሉ ወበከየ በኀበ መቃብሩ ወበከይዎ ሕዝብ ለአበኔር ።,"And they buried Abner in Hebron: and the king lifted up his voice, and wept at the grave of Abner; and all the people wept." +እጅህ አልታሰረም፥ እግርህም በሰንሰለት አልተያዘም፤ ሰው በዓመፀኞች ፊት እንደሚወድቅ አንተ እንዲሁ ወደቅህ ብሎ የልቅሶ ቅኔ ተቀኘለት። ሕዝቡም ሁሉ ዋይታ አብዝተው አለቀሱ።,ወበከዮ ንጉሥ ለአቤኔር ወይቤ ከመ ሞተ ናባልኑ ሞተ አቤኔር ።,"And the king lamented over Abner, and said, Died Abner as a fool dieth?" +ሕዝቡም ሁሉ ገና ሳይመሽ ዳዊትን እንጀራ ይበላ ዘንድ ሊጋብዙት መጡ፤ ዳዊት ግን። ፀሐይ ሳትጠልቅ እንጀራ ወይም ሌላ ነገር ብቀምስ እግዚአብሔር ይህን ያድርግብኝ፥ ይህንም ይጨምርብኝ ብሎ፤ ማለ።,እደዊከኒ ኢተአስራ ወእገሪከኒ ኢተሞቀሐ ወኢወሰደከ ከመ ናባል ቅድመ ደቂቀ ዐመፃ ወደቀ ፤ ወትጋብኡ ኵሉ ሕዝብ ወበከይዎ ።,"Thy hands were not bound, nor thy feet put into fetters: as a man falleth before wicked men, so fellest thou. And all the people wept again over him." +ሕዝቡም ሁሉ ይህን ተመለከቱ፥ ደስ አሰኛቸውም፤ በሕዝቡም ሁሉ ፊት ንጉሥ ያደረገው ሁሉ ደስ አሰኛቸው።,ወመጽኡ ኵሉ ሕዝብ ያምስሕዎ ለዳዊት እንዘ ዓዲሁ ሀሎ ፀሓይ ወመሐለ ዳዊት ወይቤ ከመዝ ለይረስየኒ እግዚአብሔር ወከመዝ ለይቅትለኒ ለእመ ጥዕምኩ እክለ አው ዘኮነ ዘእንበለ ይዕርብ ፀሓይ ።,"And when all the people came to cause David to eat meat while it was yet day, David sware, saying, So do God to me, and more also, if I taste bread, or ought else, till the sun be down." +በዚያም ቀን ሕዝቡ ሁሉ እስራኤልም ሁሉ የኔር ልጅ የአበኔር ሞት ከንጉሡ ዘንድ እንዳልሆነ አወቁ።,ወአእመረ ኵሉ ሕዝብ ወአሥመሮሙ ቅድሜሆሙ ኵሎ ዘገብረ ንጉሥ በቅድመ ሕዝብ ።,"And all the people took notice of it, and it pleased them: as whatsoever the king did pleased all the people." +ንጉሡም ባሪያዎቹን። ዛሬ በእስራኤል ዘንድ መኰንንና ታላቅ ሰው እንደ ወደቀ አታውቁምን?,ወአእመረ ኵሉ ሕዝብ ወኵሉ እስራኤል ይእተ አሚረ ከመ ኢአዘዘ ንጉሥ ይቅትልዎ ለአቤኔር ወልደ ኔር ።,For all the people and all Israel understood that day that it was not of the king to slay Abner the son of Ner. +እኔም ዛሬ ምንም ለመንገሥ የተቀባሁ ብሆን ደካማ ነኝ፤ እነዚህም ሰዎች የጽሩያ ልጆች በርትተውብኛል፤ እግዚአብሔር ክፋት በሠራ ላይ እንደ ክፋቱ ይመልስበት አላቸው።,ወይቤሎሙ ንጉሥ ለደቂቁ ኢታአምሩኑ ከመ ዐቢይ መኰንን ወድቀ ዮም እምውስተ እስራኤል ፤,"And the king said unto his servants, Know ye not that there is a prince and a great man fallen this day in Israel?" +ከዚያም በኋላ ዳዊት። ከይሁዳ ከተሞች ወደ አንዲቱ ልውጣን? ብሎ እግዚአብሔርን ጠየቀ። እግዚአብሔርም። ውጣ አለው። ዳዊትም። ወዴት ልውጣ? አለ። እርሱም። ወደ ኬብሮን ውጣ አለው።,ወእምድኅረ ዝንቱ ተስእለ ዳዊት ቃለ እግዚአብሔር ወይቤ እዕርግኑ ውስተ አሐቲ እምነ አህጉረ ይሁዳ ወይቤሎ እግዚአብሔር ዕርግ ወይቤ ዳዊት አይቴ አዐርግ ወይቤሎ ውስተ ኬብሮን ።,"And it came to pass after this, that David enquired of the LORD, saying, Shall I go up into any of the cities of Judah? And the LORD said unto him, Go up. And David said, Whither shall I go up? And he said, Unto Hebron." +ዳዊትም ከሁለቱ ሚስቶቹ ከኢይዝራኤላዊቱ ከአኪናሆምና የቀርሜሎሳዊው የናባል ሚስት ከነበረችው ከአቢግያ ጋር ወደዚያ ወጣ።,ወዐርገ ዳዊት ውስተ ኬብሮን ወክልኤሆን አንስቲያሁ ምስሌሁ አኪናሖም ኢይዝ ራኤላዊት ወአቤግያ ብእሲተ ናባል ቀርሜላዊ ፤ ወዕደውኒ እለ ምለሌሁ ኵሎሙ ምስለ አብያቲሆሙ ወነበሩ ውስተ አህጉረ ኬብሮን ።,"So David went up thither, and his two wives also, Ahinoam the Jezreelitess, and Abigail Nabal's wife the Carmelite." +ዳዊትም ከእርሱ ጋር የነበሩትን ሰዎችና ቤተ ሰባቸውን ሁሉ አመጣ፤ በኬብሮንም ከተሞች ተቀመጡ።,ወመጽኡ ሰብአ ይሁዳ ወቅብእዎ ለዳዊት በህየ ያንግሥዎ ላዕለ ቤተ ይሁዳ ወዜነውዎ ለዳዊት ወይቤልዎ ሰብአ ኢያቤስ ዘገለዓድ ቀበርዎ ለሳኦል ።,"And his men that were with him did David bring up, every man with his household: and they dwelt in the cities of Hebron." +የይሁዳም ሰዎች መጥተው በይሁዳ ቤት ይነግሥ ዘንድ ዳዊትን በዚያ ቀቡት። ሳኦልን የቀበሩት የኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች ናቸው ብለው ለዳዊት ነገሩት።,ወፈነወ ዳዊት ዕደወ ኀበ መኳንንት ኢያቤስ ዘገለአድ ወይቤሎሙ ዳዊት ቡሩካኑአ አንትሙአ ለእግዚአብሔርአ እስመአ ገበርክሙአ ዘንተ ምሕረትአ ላዕለ እግዚእክሙአ እስራኤልአ ወላዕለ መሲሑአ ለእግዚአብሔርአ ወቀበርክምዎአ ሎቱአ ወለወልዱአ ዮናታንአ ።,"And the men of Judah came, and there they anointed David king over the house of Judah. And they told David, saying, That the men of Jabeshgilead were they that buried Saul." +ዳዊትም ወደ ኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች መልእክተኞችን ልኮ እንዲህ አላቸው። እናንተ ለጌታችሁ ለሳኦል ይህን ቸርነት አድርጋችኋልና፥ ቀብራችሁትማልና በእግዚአብሔር የተባረካችሁ ሁኑ።,ወይእዜኒአ እግዚአብሔርአ ይግበርአ ላዕሌክሙአ ጽድቀአ ወምሕረተአ ወአነኒአ እገብርአ ሠናይትአ በእንተ ዝንቱአ ነገርአ ።,"And David sent messengers unto the men of Jabeshgilead, and said unto them, Blessed be ye of the LORD, that ye have shewed this kindness unto your lord, even unto Saul, and have buried him." +አሁንም እግዚአብሔር ቸርነትንና እውነትን ያድርግላችሁ፤ ይህንም ነገር አድርጋችኋልና እኔ ደግሞ ይህን ቸርነት እመልስላችኋለሁ።,ወይእዜኒአ ለይጽናዕአ እደዊክሙአ ወኩኑአ ደቂቀአ ኀይልአ ወእስመአ ሞተአ እግዚእክሙአ ሳኦልአ ወኪያየአ ሤሙኒአ ቤተአ ይሁዳአ ንጉሠአ ሎሙአ ።,"And now the LORD shew kindness and truth unto you: and I also will requite you this kindness, because ye have done this thing." +አሁንም ጌታችሁ ሳኦል ሞቶአልና እጃችሁ ትጽና፥ እናንተም ጨክኑ፤ ዳግም የይሁዳ ቤት በእነርሱ ላይ ንጉሥ እሆን ዘንድ ቀብተውኛል።,ወአበኔርሰ ወልደ ኔር መል���ከ ኀይሉ ለሳኦል ነሥኦ ለኢያቡስቴ ወልደ ሳኦል ወአዕረጎ እምውስተ ትዕይንት ውስተ ምናሔም ።,"Therefore now let your hands be strengthened, and be ye valiant: for your master Saul is dead, and also the house of Judah have anointed me king over them." +የሳኦልም ጭፍራ አለቃ የኔር ልጅ አበኔር የሳኦልን ልጅ ኢያቡስቴን ወስዶ ወደመሃናይም አሻገረው፤,ወአንገሦ ለገለዓድ ወላዕለ ታሲሪ ወላዕለ እስራኤል ወላዕለ ኤፍሬም ወላዕለ ብንያም ወላዕለ ኵሉ እስራኤል ።,"But Abner the son of Ner, captain of Saul's host, took Ishbosheth the son of Saul, and brought him over to Mahanaim;" +በገለዓድና በአሹራውያን በኢይዝራኤልም በኤፍሬምም በብንያምም በእስራኤልም ሁሉ ላይ አነገሠው።,ወ፵ዓመት ሎቱ ኢያቡስቴ አመ ነግሠ ላዕለ እስራኤል ወ፪ዓመተ ነግሠ እንበለ ዳእሙ ቤተ ይሁዳ እለ ተለውዎ ለዳዊት ።,"And made him king over Gilead, and over the Ashurites, and over Jezreel, and over Ephraim, and over Benjamin, and over all Israel." +የሳኦል ልጅ ኢያቡስቴም በእስራኤል ላይ መንገሥ በጀመረ ጊዜ የአርባ ዓመት ሰው ነበረ፤ ሁለት ዓመትም ነገሠ፤ ነገር ግን የይሁዳ ቤት ዳዊትን ተከተለ።,ወኮነ መዋዕል ዘነግሠ ዳዊት በኬብሮን ላዕለ ቤተ ይሁዳ ፯ዓመተ ወ፮አውራኀ ።,"Ishbosheth Saul's son was forty years old when he began to reign over Israel, and reigned two years. But the house of Judah followed David." +ዳዊትም በይሁዳ ቤት ነግሦ በኬብሮን የተቀመጠበት ዘመን ሰባት ዓመት ከስድስት ወር ነበረ።,ወወፅአ አበኔር ወልደ ኔር ወደቀ ኢያቡስቴ ወልደ ሳኦል እምነ ምናሔም ውስተ ገባኦን ።,And the time that David was king in Hebron over the house of Judah was seven years and six months. +የኔር ልጅ አበኔርና የሳኦል ልጅ የኢያቡስቴ ባሪያዎች ከመሃናይም ወደ ገባዖን ወጡ።,ወኢዮአብ ወልደ ሶርህያ ወደቀ ዳዊት ወፅኡ እምነ ኬብርን ወተራከቡ በኀበ ቄርኔን እንተ ገባኦን ኅቡረ ወነበሩ እሉኒ ውስተ ማሰዶተ ገባኦን እምለፌ ወእልክቱኒ እምከሐክ ውስተ ማዕዶተ ገባኦን ።,"And Abner the son of Ner, and the servants of Ishbosheth the son of Saul, went out from Mahanaim to Gibeon." +የጽሩያ ልጅ ኢዮአብና የዳዊት ባሪያዎች ወጥተው በገባዖን ውኃ መቆሚያ አጠገብ ተገናኙአቸው፤ በውኃውም መቆሚያ በአንዱ ወገን እነዚህ፥ በሌላውም ወገን እነዚያ ሆነው ተቀመጡ።,ወይቤሎ አበኔር ለኢዮአብ ለይትነሥአ ።,"And Joab the son of Zeruiah, and the servants of David, went out, and met together by the pool of Gibeon: and they sat down, the one on the one side of the pool, and the other on the other side of the pool." +አበኔርም ኢዮአብን። ጕልማሶች ይነሡ፥ በፊታችንም ይቈራቈሱ አለው፤ ኢዮአብም። ይነሡ አለ።,ደቅነ ወይትዋነዩ ቅድሜነ ወይቤ ኢዮአብ ለይትነሥኡ ።,"And Abner said to Joab, Let the young men now arise, and play before us. And Joab said, Let them arise." +ለብንያም ወገንና ለሳኦል ልጅ ለኢያቡስቴ አስራ ሁለት፥ ከዳዊትም ባሪያዎች አሥራ ሁለት ተቈጥረው ተነሡ።,ወተንሥኡ ወመጽኡ እሙራን ደቀ ብንያም ወ፲ወ፪እምነ ደቀ ዳዊት ።,"Then there arose and went over by number twelve of Benjamin, which pertained to Ishbosheth the son of Saul, and twelve of the servants of David." +ሁሉም እያንዳንዱ የወደረኛውን ራስ ያዘ፥ ሰይፉንም በወደረኛው ጎን ሻጠ፥ ተያይዘውም ወደቁ። የዚያም ስፍራ ስም የስለታም ሰይፍ እርሻ ተብሎ ተጠራ፥ እርሱም በገባዖን ነው።,ወአኀዝዎሙ ለኵሎሙ በርእሶሙ ወረገዝዎሙ በመጣብሒሆሙ ወወድቁ ኅቡረ ወተሰምየ ስሙ ለውእቱ መካን መክፈልቶሙ ለእለ ኀብሩ ዘውስተ ገባኦን ።,"And they caught every one his fellow by the head, and thrust his sword in his fellow's side; so they fell down together: wherefore that place was called Helkathhazzurim, which is in Gibeon." +በዚያም ቀን ጽኑ ሰልፍ ሆነ፤ በዳዊትም ባሪያዎች ፊት አበኔርና የእስራኤል ሰዎች ተሸነፉ።,ወኮነ ቀትል ጽኑዕ ይእተ አሚረ ወወድቁ ብንያም ሰብአ እስራኤል ቅድመ ሰብአ ዳዊት ።,"And there was a very sore battle that day; and Abner was beaten, and the men of Israel, before the servants of David." +በዚያም ሦስቱ የጽሩያ ልጆች ኢዮአብና አቢሳ አሣሄልም ነበሩ፤ አሣሄልም እንደ ዱር ሚዳቋ በሩጫ ፈጣን ነበረ።,ወሀለዉ ህየ ፫ደቀ ሶርህያ ኢዮአብ ወአቢሳ ወአሳሔል ወለአሳሔልሰ ቀሊላት እገሪሁ ወረዋጺ ውእቱ ከመ ወይጠል ውስተ ገዳም ።,"And there were three sons of Zeruiah there, Joab, and Abishai, and Asahel: and Asahel was as light of foot as a wild roe." +አሣሄልም የአበኔርን ፍለጋ ተከታተለ፥ አበኔርንም ከማሳደድ ቀኝና ግራ አላለም።,ወዴገኖ አሳሔል ለአበኔር ወተለዎ ወኢተግሕሠ ኢለየማን ወኢለፀጋም እምድኅሬሁ ለአበኔር ።,And Asahel pursued after Abner; and in going he turned not to the right hand nor to the left from following Abner. +አበኔርም ዘወር ብሎ ተመለከተና። አንተ አሣሄል ነህን? አለ። እርሱም። እኔ ነኝ አለ።,ወተመይጠ አቤኔር ድኅሬሁ ወይቤሎ አንተኑ ውእቱ አሳሔል ወይቤሎ እወ አነ ውእቱ ።,"Then Abner looked behind him, and said, Art thou Asahel? And he answered, I am." +አበኔርም። ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ ፈቀቅ በል፤ አንድ ጕልማሳ ያዝ፥ መሣርያውንም ውሰድ አለው። አሣሄል ግን እርሱን ከማሳደድ ፈቀቅ ይል ዘንድ እንቢ አለ።,ወይቤሎ አበኔር ተገሐሥ አው ለየማን አው ለፀጋም ወአኀዝ ለከ አሐደ እምውስተ ደቅ ወንሣእ ለከ ንዋየ ሐቅሉ ወአበየ አሳሔል ተግሕሦ እምነ ድኅሬሁ ።,"And Abner said to him, Turn thee aside to thy right hand or to thy left, and lay thee hold on one of the young men, and take thee his armour. But Asahel would not turn aside from following of him." +አበኔርም አሣሄልን። ከምድር ጋር እንዳላጣብቅህ እኔን ከማሳደድ ፈቀቅ በል፤ ወደ ወንድምህ ወደ ኢዮአብ ፊቴን አቅኝቼ አይ ዘንድ እንዴት ይቻለኛል? አለው።,ወደገመ ዓዲ ብሂሎቶ አበኔር ለአሳሔል ተገሐሥ እምኔየ ከመ ኢይቅትልከ ውስተ ምድር ወእፎ እንከ ኣሌዕል ገጽየ ቅድመ ኢዮአብ ።,"And Abner said again to Asahel, Turn thee aside from following me: wherefore should I smite thee to the ground? how then should I hold up my face to Joab thy brother?" +ነገር ግን ከእርሱ ፈቀቅ ይል ዘንድ እንቢ አለ፤ አበኔርም በጦሩ ጫፍ ሆዱን ወጋው፥ ጦሩም በኋላው ወጣ፥ በዚያም ስፍራ ወድቆ ሞተ። አሣሄልም ወድቆ በሞተበቱ ስፍራ የሚያልፍ ሁሉ ይቆም ነበር።,ወኢይከውን ከመዝ ወእቱ ኀበ ኢዮአብ እኁከ ፤ ወአበየ ተግሕሦ ወረገዞ አበኔር በቍጠ ኲናቱ ሐቌሀ ወወፅአ ሐፂኑ በረሮ ወወድቀ በህየ ወሞተ በታሕቴሁ ፤ ወእምዝ ኵሉ ዘመጽአ እስከ ውእቱ መካን ወበጽሐ ህየ ይቀውም ኀበ ሞተ አሳሔል ።,"Howbeit he refused to turn aside: wherefore Abner with the hinder end of the spear smote him under the fifth rib, that the spear came out behind him; and he fell down there, and died in the same place: and it came to pass, that as many as came to the place where Asahel fell down and died stood still." +ኢዮአብና አቢሳም አበኔርን አሳደዱ፤ በገባዖንም ምድረ በዳ መንገድ በጋይ ፊት ለፊት እስካለው እስከ አማ ኮረብታ ድረስ በወጡ ጊዜ ፀሐይ ጠለቀች።,ወዴገንዎ ኢዮአብ ወአቢሳ ለአቤኔር ወሶበ የዐርብ ፀሓይ ቦኡ ኀበ ወግረ ዐሞን እንተ ቅድመ ጋይ ፍኖተ በድው ዘገባኦን ።,"Joab also and Abishai pursued after Abner: and the sun went down when they were come to the hill of Ammah, that lieth before Giah by the way of the wilderness of Gibeon." +የብንያምም ልጆች ወደ አበኔር ተሰበሰቡ፥ በአንድነትም ሆኑ፥ በኮረብታም ራስ ላይ ቆሙ።,ወተጋብኡ ደቂቀ ብንያም እለ ምስለ አቤኔር ወተደመሩ ኅቡረ ወቆሙ ውስተ ርእሰ ወግር አሐቲ ወጸውዖ አቤኔር ለኢዮአብ ወይቤሎ,"And the children of Benjamin gathered themselves together after Abner, and became one troop, and stood on the top of an hill." +አበኔርም ወደ ኢዮአብ ጮኸ። ሰይፍ በውኑ እስከ ዘላለም ያጠፋልን? ፍጻሜውሳ መራራ እንደ ሆነ አታውቅምን? ሕዝቡ ወንድሞቻቸውን ከማሳደድ ይመለሱ ዘንድ ሕዝቡን የማትናገር እስከ መቼ ነው? አለው።,አኮኑ ለመዊእ ትበልዕ ኲናት ፤ ኢታአምርኑ ከመ መራር ይእቲ ደኃሪታ ፤ እስከ ማእዜኑ እንከ ኢትበሎሙ ለሕዝብ ከመ ይትመየጡ እምድኅረ አኀዊሆሙ ።,"Then Abner called to Joab, and said, Shall the sword devour for ever? knowest thou not that it will be bitterness in the latter end? how long shall it be then, ere thou bid the people return from following their brethren?" +ኢዮአብም። ሕያው እግዚአብሔርን! ባትናገር ኖሮ ሕዝቡ በጥዋት ወጥተው በሄዱ ነበር፥ ወንድሞቻቸውንም ማሳደድ በተዉ ነበር አለ።,ወይቤ ኢዮአብ ሕያው እግዚአብሔር ከመ ሶበ ኢነበብከ ከመ በጽባሕ እምዐርጉ ሕዝብ ኵሎሙ ላዕለ አኀዊሆሙ ።,"And Joab said, As God liveth, unless thou hadst spoken, surely then in the morning the people had gone up every one from following his brother." +ኢዮአብም ቀንደ መለከት ነፋ፥ ሕዝቡም ሁሉ ቆመ፥ ከዚያም በኋላ እስራኤልን አላሳደደም፥ ሰልፍም አላደረገም።,ወነፍሐ ቀርነ ኢዮአብ ወተመይጡ ኵሉ ሕዝብ ወኢዴገንዎሙ እንከ ለእስራኤል ወኢደገሙ እንከ ተቃትሎ ።,"So Joab blew a trumpet, and all the people stood still, and pursued after Israel no more, neither fought they any more." +አበኔርና ሰዎቹም ሌሊቱን ሁሉ ዓረባ እያለፉ ሄዱ፤ ዮርዳኖስንም ተሻገሩ፥ ቢትሮንንም ሁሉ ካለፉ በኋላ ወደ መሃናይም መጡ።,ወአቤኔርሰ ወኵሉ ሰብኡ ሖሩ መንገለ ዐረብ ኵላ ይእቲ ሌሊተ ወዐደዉ ዮርዳኖስ ወሖሩ ኵላንታሃ ይእቲ ፍኖት ርትዕት ወበጽሑ ውስተ ትዕይንት ።,"And Abner and his men walked all that night through the plain, and passed over Jordan, and went through all Bithron, and they came to Mahanaim." +ኢዮአብም አበኔርን ከማሳደድ ተመለሰ፤ ሕዝቡንም ሁሉ ሰበሰበ፥ ከዳዊትም ባሪያዎች ከአሣሄል ሌላ አሥራ ዘጠኝ ሰዎች ጐደሉ።,ወኢዮአብሰ ተመይጠ እምድኅሬሁ ለአቤኔር ወአስተጋብኦሙ ለኵሉ ሕዝብ ወአስተፋቀዶሙ ለደቂቀ ዳዊት ወኮኑ እለ ሞቱ ፲ወ፱ዕደው ወአሳሔል ።,"And Joab returned from following Abner: and when he had gathered all the people together, there lacked of David's servants nineteen men and Asahel." +የዳዊትም ባሪያዎች ከብንያምና ከአበኔር ሰዎች ሦስት መቶ ስድሳ ያህል ገደሉ።,ወደቂቄሰ ለዳዊት ቀተሉ እምነ ደቂቀ ብንያም እምውስተ ሰብአ አቤኔር ፫፻ወ፷ዕደው እምኔሆሙ ።,"But the servants of David had smitten of Benjamin, and of Abner's men, so that three hundred and threescore men died." +አሣሄልንም አንሥተው በቤተ ልሔም በአባቱ መቃብር ቀበሩት፤ ኢዮአብና ሰዎቹም ሌሊቱን ሁሉ ሄዱ፥ በኬብሮንም አነጉ።,ወነሥእዎ ለአሳሔል ወቅበርዎ ውስተ መቃብረ አቡሁ ውስተ ቤተ ልሔም ፤ ወሖረ ኢዮአብ ወሰብእ እለ ምስሌሁ ኵላ ይእቲ ሌሊተ ወጸብሖሙ በኬብሮን ።,"And they took up Asahel, and buried him in the sepulchre of his father, which was in Bethlehem. And Joab and his men went all night, and they came to Hebron at break of day." +ዳዊትም ዳግም ከእስራኤል የተመረጡትን ሠላሳ ሺህ ያህል ሰው ሰበሰበ።,ወአስተጋብኦሙ ካዕባ ዳዊት ለኵሎሙ ወራዙተ እስራኤል መጠነ ፯፼ ።,"Again, David gathered together all the chosen men of Israel, thirty thousand." +ዳዊትና ከእርሱ ጋር የነበሩት ሕዝብ ሁሉ በይሁዳ ካለች ከበኣል ተነሥተው በኪሩቤል ላይ በተቀመጠ በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ስም የተጠራውን የእግዚአብሔርን ታቦት ከዚያ ያመጡ ዘንድ ሄዱ።,ወተንሥእ ወሖረ ዳዊት ወኵሉ ሕዝብ ዘምስሌሁ እምነ መላእከተ ይሁዳ እምኀበ ዐቀብ ከመ ያምጽእዋ ለታቦተ እግዚአብሔር እንተ ላዕሌሃ ተሰምየ እግዚአ ኀይል ዘይነብር ዲበ ኪሩቤል በላዕሌሃ ።,"And David arose, and went with all the people that were with him from Baale of Judah, to bring up from thence the ark of God, whose name is called by the name of the LORD of hosts that dwelleth between the cherubims." +የእግዚአብሔርንም ታቦት በአዲስ ሰረገላ ላይ ጫኑ፥ በኮረብታውም ላይ ከነበረው ከአሚናዳብ ቤት አመጡት፤ የአሚናዳብ ልጆችም ዖዛ እና አሒዮ አዲሱን ሰረገላ ይነዱ ነበር።,ወጸዐንዋ ለታቦተ እግዚአብሔር ዲበ ሰረገላ ሐዲስ ወነሥእዋ እምነ ቤተ አሚናዳብ ዘውስተ ወግር ወዖዛ ወአኀዊሁ ደቂቀ አሚናዳብ ይመርሁ ቅድመ ሰረገላት ፤,"And they set the ark of God upon a new cart, and brought it out of the house of Abinadab that was in Gibeah: and Uzzah and Ahio, the sons of Abinadab, drave the new cart." +በኮረብታውም ላይ ከነበረው ከአሚናዳብ ቤት የእግዚአብሔርን ታቦት ባመጡ ጊዜ አሒዮ በታቦቱ ፊት ይሄድ ነበር።,ወቅድመ ታቦት ወአኀዊሁኒ የሐውሩ ቅድመ ታቦት ።,"And they brought it out of the house of Abinadab which was at Gibeah, accompanying the ark of God: and Ahio went before the ark." +ዳዊትና የእስራኤልም ቤት ሁሉ በቅኔና በበገና በመሰንቆም በከበሮም በነጋሪትና በጸናጽል በእግዚአብሔር ፊት በሙሉ ኃይላቸው ይጫወቱ ነበር።,ወዳዊትሰ ወደቂቀ እስራኤል ይትዋነዩ ቅድመ እግዚአብሔር በዕንዚራት ወየዐነዝሩ በኀይል ወየሐልዩ በጸናጽል ወበናብሌሰ ወበመሰንቆ ።,"And David and all the house of Israel played before the LORD on all manner of instruments made of fir wood, even on harps, and on psalteries, and on timbrels, and on cornets, and on cymbals." +ወደ ናኮንም አውድማ በደረሱ ጊዜ በሬዎቹ ይፋንኑ ነበርና ዖዛ እጁን ዘርግቶ የእግዚአብሔርን ታቦት ያዘ።,ወበጽሑ እስከ ኀበ ዐውደ እክል ዘኢያቡሳዊ ወአልዐለ እዴሁ ዖዛ ላዕለ ታቦተ እግዚአብሔር ከመ የአኀዛ ወአጽንዓ እስመ ተግሕሠት ወነድሖ ላህም እንዘ ይእኅዛ ።,"And when they came to Nachon's threshingfloor, Uzzah put forth his hand to the ark of God, and took hold of it; for the oxen shook it." +የእግዚአብሔርም ቍጣ በዖዛ ላይ ነደደ፥ እግዚአብሔርም ስለ ድፍረቱ በዚያው ቀሠፈው፤ በእግዚአብሔርም ታቦት አጠገብ በዚያው ሞተ።,ወተምዐ እግዚአብሔር ላዕለ ዖዛ ወአውደቆ እግዚአብሔር ወሞት በህየ በኀበ ታቦተ እግዚአብሔር በቅድመ እግዚአብሔር ።,And the anger of the LORD was kindled against Uzzah; and God smote him there for his error; and there he died by the ark of God. +እግዚአብሔርም ዖዛን ስለ ሰበረው ዳዊት አዘነ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያ ስፍራ ስም የዖዛ ስብራት ተብሎ ተጠራ።,ወተከዘ ዳዊት እስመ ቀተሎ እግዚአብሔር ለዖዛ ወትሰምየ ውእቱ መካን ምምዋቲሁ ለዖዛ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"And David was displeased, because the LORD had made a breach upon Uzzah: and he called the name of the place Perezuzzah to this day." +በዚያም ቀን ዳዊት እግዚአብሔርን ፈራና። የእግዚአብሔር ታቦት ወደ እኔ እንዴት ይመጣል? አለ።,ወፈርሀ ዳዊት እምነ እግዚአብሔር ይእት አሚረ ወይቤ እፎ ትበውእ ታቦተ እግዚአብሔር ኀቤየ ።,"And David was afraid of the LORD that day, and said, How shall the ark of the LORD come to me?" +ዳዊትም የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ እርሱ ወደ ዳዊት ከተማ ያመጣው ዘንድ አልወደደም፤ ዳዊትም በጌት ሰው በአቢዳራ ቤት አገባው።,ወኢፈቀደ ዳዊት ያግሕሣ ለታቦት ሕጉ ለእግዚአብሔር ውስተ ሀገረ ዳዊት ወዐፀዋ ዳዊት ውስተ ቤተ አቢዳራ ጌትያዊ ።,So David would not remove the ark of the LORD unto him into the city of David: but David carried it aside into the house of Obededom the Gittite. +የእግዚአብሔርም ታቦት በጌት ሰው በአቢዳራ ቤት ሦስት ወር ያህል ተቀመጠ፤ እግዚአብሔርም አቢዳራንና ቤቱን ሁሉ ባረከ።,ወነበረት ታቦተ እግዚአብሔር ውስተ ቤት አቢዳራ ጌትያዊ ፫አውራኀ ወባረከ እግዚአብሔር ኵሎ ቤቶ ለአቢዳራ ወኵሎ ዘዚአሁ ።,"And the ark of the LORD continued in the house of Obededom the Gittite three months: and the LORD blessed Obededom, and all his household." +ንጉሡ ዳዊትም እግዚአብሔር የአቢዳራን ቤትና የነበረውን ሁሉ ስለ እግዚአብሔር ታቦት እንደ ባረከ ሰማ። ዳዊትም ሄዶ የእግዚአብሔርን ታቦት ከአቢዳራ ቤት ወደ ዳዊት ከተማ በደስታ አመጣው።,ወዜነውዎ ለንጉሥ ወይቤልዎ ባረከ እግዚአብሔር ለቤተ አቢዳራ ወለኵሉ ዘዚአሁ በእንተ ታቦተ እግዚአብሔር ወሖረ ዳዊት ወአምጽኣ ለታቦተ እግዚአብሔር እምነ ቤተ አቢዳራ ውስተ ሀገረ ዳዊት በትፍሥሕት ።,"And it was told king David, saying, The LORD hath blessed the house of Obededom, and all that pertaineth unto him, because of the ark of God. So David went and brought up the ark of God from the house of Obededom into the city of David with gladness." +የእግዚአብሔርንም ታቦት የተሸከሙ ስድስት እርምጃ በሄዱ ጊዜ አንድ በሬና አንድ ፍሪዳ ሠዋ።,ወሀለዉ ምስሌሆሙ እለ ይወስድዋ ለታቦተ እግዚአብሔር ሰብዐቱ መሰናቁት ወጠብሑ አልህምተ ወአባግዐ ።,"And it was so, that when they that bare the ark of the LORD had gone six paces, he sacrificed oxen and fatlings." +ዳዊትም በሙሉ ኃይሉ በእግዚአብሔር ፊት ይዘፍን ነበር፤ ዳዊትም የበፍታ ኤፉድ ለብሶ ነበር።,ወዳዊት የዐነዝር በዕንዚራ ቅድመ ታቦት ወለብሰ ዳዊት ዘየሀይድ ዐይነ ።,And David danced before the LORD with all his might; and David was girded with a linen ephod. +ዳዊትና የእስራኤልም ቤት ሁሉ ሆ እያሉ ቀንደ መለከትም እየነፉ የእግዚአብሔርን ታቦት አመጡ።,ወዳዊት ወኵሉ ሕዝበ እስራኤል ወሰድዋ ለታቦተ እግዚአብሔር በውውዓ ወበቃለ ቀርን ።,"So David and all the house of Israel brought up the ark of the LORD with shouting, and with the sound of the trumpet." +የእግዚአብሔርም ታቦት ወደ ዳዊት ከተማ በገባ ጊዜ የሳኦል ልጅ ሜልኮል በመስኮት ሆና ተመለከተች፥ ንጉሡም ዳዊት በእግዚአብሔር ፊት ሲዘልልና ሲዘፍን አየች፤ በልብዋም ናቀችው።,ወሰበ በጽሐት ታቦት ውስተ ሀገረ ዳዊት ወሜልኮል ወለተ ሳኦል ትሔውጽ እንተ መስኮት ወርእየቶ ለዳዊት ንጉሥ እንዘ ይዘፍን ወየዐነዝር በቅድመ እግዚአብሔር ወመነነቶ በልባ ።,"And as the ark of the LORD came into the city of David, Michal Saul's daughter looked through a window, and saw king David leaping and dancing before the LORD; and she despised him in her heart." +የእግዚአብሔርንም ታቦት አገቡ፥ ዳዊትም በተከለለት ድንኳን ውስጥ በስፍራው አኖሩት፤ ዳዊትም የሚቃጠልና የደኅንነት መሥዋዕትን በእግዚአብሔር ፊት አሳረገ።,ወእምጽእዋ ለታቦተ እግዚአብሔር ወአንበርዋ ውስተ መካና ውስት ደብተራ እንተ ተከለ ዳዊት ወአብአ ዳዊት መሥዋዕተ ቅድመ እግዚአብሔር ወዘበእንተ ሰላም ።,"And they brought in the ark of the LORD, and set it in his place, in the midst of the tabernacle that David had pitched for it: and David offered burnt offerings and peace offerings before the LORD." +ዳዊትም የሚቃጠልና የደኅንነት መሥዋዕት ማሳረግ ከፈጸመ በኋላ ሕዝቡን በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ስም መረቀ።,ወፈጸመ ዳዊት አብኦ መሥዋዕት ወዘበእንተ ሰላም ወባረኮሙ ለሕዝብ በስመ እግዚአብሔር እግዚአ ኀይል ።,"And as soon as David had made an end of offering burnt offerings and peace offerings, he blessed the people in the name of the LORD of hosts." +ለሕዝቡም ሁሉ ለእስራኤል ወገን ለወንዱም ለሴቱም ለእያንዳንዱ አንዳንድ እንጀራ አንዳንድም የሥጋ ቍራጭ አንዳንድም የዘቢብ ጥፍጥፍ አከፋፈለ። ሕዝቡም ሁሉ እያንዳንዱ ወደ ቤቱ ሄደ።,ወከፈለ ለኵሉ ሕዝብ ወለኵሉ ኀይለ እስራኤል እምነ ዳን እስከ ቤርሳቤሕ ለዕደዊሆሙ ወለአንስቲያሆሙ ወለኵሎሙ በበ ጸሪቃት ኅብስተ ጤጉን ወሥጋ ወጽዋዐ ወይን ወአተዉ ኵሉ ሕዝብ ውስተ አብያቲሆሙ ።,"And he dealt among all the people, even among the whole multitude of Israel, as well to the women as men, to every one a cake of bread, and a good piece of flesh, and a flagon of wine. So all the people departed every one to his house." +ዳዊትም ቤተ ሰቡን ሊመርቅ ተመለሰ። የሳኦልም ልጅ ሜልኮል ዳዊትን ለመቀበል ወጣችና። ምናምንቴዎች እርቃናቸውን እንደሚገልጡ የእስራኤል ንጉሥ በባሪያዎቹ ቈነጃጅት ፊት እርቃኑን በመግለጡ ምንኛ የተከበረ ነው! አለችው።,ወተመይጠ ዳዊት ወአተወ ቤቶ ወባረከ ወወፅአት ሜልኮል ወለተ ሳኦል ትቀበለቶ ለዳዊት ወባረከቶ ወትቤ እፎ ተሰብሐ ዮም ንጉሠ እስራኤል ዘተከሥተ ዮም ውስተ አዕይንተ አንስቲያ አግብርቲሁ በከመ ይትከሠት ፩እምእለ ይዘፍኑ ።,"Then David returned to bless his household. And Michal the daughter of Saul came out to meet David, and said, How glorious was the king of Israel to day, who uncovered himself to day in the eyes of the handmaids of his servants, as one of the vain fellows shamelessly uncovereth himself!" +ዳዊትም ሜልኮልን። በ��ግዚአብሔር ፊት ዘፍኛለሁ፤ በእግዚአብሔር ሕዝብ በእስራኤል ላይ አለቃ እሆን ዘንድ ከአባትሽና ከቤቱ ሁሉ ይልቅ የመረጠኝ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን ስለዚህም በእግዚአብሔር ፊት እጫወታለሁ።,ወይቤላ ዳዊት ለሜልኮል ቅድመ እግዚአብሔር ዘፈንኩ ወይትባረክ እግዚአብሔር ዘአድኀነኒ እምነ አቡኪ ወላዕለ ኵሉ ቤቱ ሤመኒ መኰንነ ወላዕለ ሕዝቡ እስራኤል ወእትዋነይሂ ወእዘፍንሂ ቅድመ እግዚአብሔር ፤,"And David said unto Michal, It was before the LORD, which chose me before thy father, and before all his house, to appoint me ruler over the people of the LORD, over Israel: therefore will I play before the LORD." +አሁንም ከሆንሁት ይልቅ የተናቅሁ እሆናለሁ፥ በዓይንሽም እዋረዳለሁ፤ ነገር ግን በተናገርሽው ቈነጃጅት ዘንድ እከብራለሁ አላት።,ወአትከሠትሂ ዓዲ ወእከውን ምኑነ ቅድመ አዕይንትኪ ወበኀበ አዋልድኒ እለ ትቤሊ ተሰባሕከ ።,"And I will yet be more vile than thus, and will be base in mine own sight: and of the maidservants which thou hast spoken of, of them shall I be had in honour." +የሳኦልም ልጅ ሜልኮል እስከ ሞተችበት ቀን ድረስ ልጅ አልወለደችም።፤,ወሜልኮልሰ ኢወለደት እስከ አመ ሞተት ።,Therefore Michal the daughter of Saul had no child unto the day of her death. +እንዲህም ሆነ፤ ንጉሡ በቤቱ በተቀመጠ ጊዜ እግዚአብሔርም በዙሪያው ካሉት ጠላቶቹ ሁሉ ባሳረፈው ጊዜ፥,ወእምዝ ሶበ ነበረ ንጉሥ ውስተ ቤቱ አውረሶ እግዚአብሔር ኵሎ ፀሮ እለ ዐውዱ ።,"And it came to pass, when the king sat in his house, and the LORD had given him rest round about from all his enemies;" +ንጉሡ ነቢዩን ናታንን። እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ተቀምጬአለሁ፥ የእግዚአብሔር ታቦት ግን በመጋረጆች ውስጥ እንደ ተቀመጠ እይ አለው።,ወይቤሎ ንጉሥ ለናታን ነቢይ ናሁ አንሰ እነብር ውስት ቤተ ዕፀ አርዝ ወታቦተ እግዚአብሔር ትነብር ማእከለ ደብተራ ።,"That the king said unto Nathan the prophet, See now, I dwell in an house of cedar, but the ark of God dwelleth within curtains." +ናታንም ንጉሡን። እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ሂድ፥ በልብህም ያለውን ሁሉ አድርግ አለው።,ወይቤሎ ናታን ለንጉሥ ኵሎ ዘትኄሊ በልብከ ግበር እስመ እግዚአብሔር ምስሌከ ።,"And Nathan said to the king, Go, do all that is in thine heart; for the LORD is with thee." +በዚያም ሌሊት የእግዚአብሔር ቃል ወደ ናታን መጣ እንዲህም አለው።,ወኮነ ቃለ እግዚአብሔር ኀበ ናታን ነቢይ ወይቤሎ ፤,"And it came to pass that night, that the word of the LORD came unto Nathan, saying," +ሂድ፥ ለባሪያዬ ለዳዊት ንገረው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ ምድር ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በድንኳንና በማደሪያ እሄድ ነበር እንጂ በቤት አልተቀመጥሁምና አንተ የምኖርበትን ቤት አትሠራልኝም።,ሑር ወበሎ ለገብርየ ዳዊት ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አኮአ አንተአ ዘትነድቅአ ሊተ ቤት ዘውስቴቱ እነብር ህየ ።,"Go and tell my servant David, Thus saith the LORD, Shalt thou build me an house for me to dwell in?" +ከእስራኤል ልጆች ሁሉ ጋር ባለፍሁበት ስፍራ ሁሉ። ስለ ምን ቤትን ከዝግባ እንጨት አልሠራችሁልኝም? ብዬ ሕዝቤን እስራኤልን ይጠብቅ ዘንድ ከእስራኤል ነገድ ላዘዝሁት ለአንዱ በውኑ ተናግሬአለሁን?,እስመ ኢነበርኩ ውስተ ቤት እምአመ አውጻእክዎሙ እምነ ግብጽ ለደቂቀ እስራኤል እስከ ዛቲ ዕለት ወአንሶሰውኩ ውስተ ማኅደር ወውስተ ደብተራ,"Whereas I have not dwelt in any house since the time that I brought up the children of Israel out of Egypt, even to this day, but have walked in a tent and in a tabernacle." +አሁንም ዳዊትን ባሪያዬን እንዲህ በለው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አንተ መንጋውን ስትከተል በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ ከበግ ጥበቃ ወሰድሁህ፤,በኵሉ ዘሖርኩ ውስተ ኵሉ እስራኤል ወእመኒ ነበብኩ ወተናገርኩ ምስለ አሐቲ እምነ ሕዝበ እስራኤል ዘአዘዝኩ ወእቤ ረዐዩ ሊተ ሕዝብየ እስመ ኢነደቅሙ ሊተ ቤተ ዘአርዝ ።,"In all the places wherein I have walked with all the children of Israel spake I a word with any of the tribes of Israel, whom I commanded to feed my people Israel, saying, Why build ye not me an house of cedar?" +በሄድህበትም ሁሉ ከአንተ ጋር ነበርሁ፥ ጠላቶችህንም ሁሉ ከፊትህ አጠፋሁ፤ በምድርም ላይ እንዳሉ እንደ ታላላቆቹ ስም ታላቅ ስም አደርግልሃለሁ።,ወይእዜኒ ከመዝ በሎ ለገብርየ ዳዊት ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ዘኵሎ ይመልክ ነሣእኩከ እምነ መርዔተ አባግዕ ከመ እረሲከ መኰንነ ለሕዝብየ እስራኤል ።,"Now therefore so shalt thou say unto my servant David, Thus saith the LORD of hosts, I took thee from the sheepcote, from following the sheep, to be ruler over my people, over Israel:" +ለሕዝቤም ለእስራኤል ስፍራ አደርግለታለሁ፥ እተክለውማለሁ፤ በስፍራውም ይቀመጣል፥ ከዚያም በኋኋላ አይናወጥ፤ እንደ ቀድሞው ዘመንና በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ፈራጆች እንዳስነሣሁበት ጊዜ ግፈኞች ተመልሰው አያስጨንቁትም፤ ከጠላቶችህም አሳርፍሃለሁ። እግዚአብሔርም ደግሞ። ቤት እሠራልሃለሁ ብሎ ይነግርሃል።,ወሀለውኩ ምስሌከ በኵሉ ኀበ ሖርከ ወሠረውክዎሙ ለኵሉ ፀርከ እምቅድመ ገጽከ ወረሰይኩ ስመከ ዐቢየ ከመ ስሞሙ ለዐበይተ ምድር ።,"And I was with thee whithersoever thou wentest, and have cut off all thine enemies out of thy sight, and have made thee a great name, like unto the name of the great men that are in the earth." +ዕድሜህም በተፈጸመ ጊዜ ከአባቶችህም ጋር ባንቀላፋህ ጊዜ፥ ከወገብህ የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ፥ መንግሥቱንም አጸናለሁ።,ወእገብር ብሔረ ለሕዝብየ እስራኤል ወአበቍሎሙ ወይነብሩ ባሕቲቶሙ ወአልቦ ዘይትሐዘቡ እንከ ወኢይደግም እንከ ወልደ ኀጢአት አሕምሞቶሙ ከመ ቀዲሙ ፤,"Moreover I will appoint a place for my people Israel, and will plant them, that they may dwell in a place of their own, and move no more; neither shall the children of wickedness afflict them any more, as beforetime," +እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል፤ የመንግሥቱንም ዙፋን ለዘላለም አጸናለሁ።,አመ መዋዕለ ሤምኩ መኳንንት ላዕለ ሕዝብየ እስራኤል ወኣዐርፈከ እምነ ኵሉ ፀርከ ወያየድዐከ እግዚአብሔር እስመ ቤተ ትነድቅ ሎቱ ።,"And as since the time that I commanded judges to be over my people Israel, and have caused thee to rest from all thine enemies. Also the LORD telleth thee that he will make thee an house." +እኔም አባት እሆነዋለሁ፥ እርሱም ልጅ ይሆነኛል፤ ክፉ ነገርም ቢያደርግ፥ ሰው በሚቀጣበት በትርና በሰው ልጆች መቀጫ እገሥጸዋለሁ፤,ወአመ ትፌጽም መዋዕሊከ ወትሰክብ ምሰለ አበዊከ ወኣቀውም ዘርአከ እምድኅሬከ ዘይወፅእ እምነ ከርሥከ ወአስተዴልዋ ለመንግሥቱ ።,"And when thy days be fulfilled, and thou shalt sleep with thy fathers, I will set up thy seed after thee, which shall proceed out of thy bowels, and I will establish his kingdom." +ከፊቴም ከጣልሁት ከሳኦል እንዳራቅሁ ምሕረቴን ከእርሱ አላርቅም።,ውእቱ ይነድቅ ቤተ ለስምየ ወለዓለም ኣቀውም መንበሮ ።,"He shall build an house for my name, and I will stablish the throne of his kingdom for ever." +ቤትህና መንግሥትህም በፊቴ ለዘላለም ይጠነክራል፥ ዙፋንህም ለዘላለም ይጸናል።,ወአነ እከውኖ አቡሁ ወውእቱ ይከውነኒ ወልድየ ወለእመኒ መጽአቶ ኀጢአቱ እጌሥጾ በበትረ ዕደው ወበዘእጓለ እመሕያው ተግሣጽ ።,"I will be his father, and he shall be my son. If he commit iniquity, I will chasten him with the rod of men, and with the stripes of the children of men:" +እንደዚህ ቃል ሁሉ እንደዚህም ራእይ ሁሉ ናታን ለዳዊት ነገረው።,ወምሕረትየሰ ኢያርሕቅ እምኔሁ በከመ ገሠጽኩ በተግሣጽ እምነ ቅድመ ገጽየ ።,"But my mercy shall not depart away from him, as I took it from Saul, whom I put away before thee." +ንጉሡ ዳዊትም ገባ፥ በእግዚአብሔርም ፊት ተቀምጦ እንዲህ አለ። ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ፥ እስከዚህ ያደረስኸኝ እኔ ማን ነኝ?,ወመሃይምነ ይከውን ቤቱ ወመንግሥቱ ለዓለም ቅድሜየ ወይረት���አ መንበሩአ ለዓለምአ ።,And thine house and thy kingdom shall be established for ever before thee: thy throne shall be established for ever. +ቤቴስ ምንድር ነው? ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ፥ ይህ በፊትህ ጥቂት ነበረ፤ ስለ ባሪያህም ቤት ደግሞ ለሩቅ ዘመን ተናገርህ፤ ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ፥ ይህ የሰው ሕግ ነው።,በከመ ኵሉ ዝንቱ ራእይ ከማሁ ነገሮ ናታን ለዳዊት ።,"According to all these words, and according to all this vision, so did Nathan speak unto David." +ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ባሪያህን ታውቃለህና ዳዊትስ ይናገርህ ዘንድ የሚጨምረው ምንድር ነው?,ወቦአ ዳዊት ንጉሥ ወነበረ ቅድመ እግዚአብሔር ወይቤ ምንትኑ አነ እግዚኦ ወምንት ውእቱ ቤትየ ከመ ታፍቅረኒ መጠነዝ ።,"Then went king David in, and sat before the LORD, and he said, Who am I, O Lord GOD? and what is my house, that thou hast brought me hitherto?" +ለባሪያህም ታስታውቀው ዘንድ ስለ ቃልህ ምክንያትና እንደ ልብህ አሳብ ይህን ታላቅ ነገር ሁሉ አደረግህ።,ወአንሰ ሕቅ ወንኡስ በቅድሜከ እግዚእየ ወነበብከ በእንተ ቤተ ገብርከ ለነዋኅ እስመ ከመዝ ውእቱ ሕጉ ለሰብእ እግዚአ ።,"And this was yet a small thing in thy sight, O Lord GOD; but thou hast spoken also of thy servant's house for a great while to come. And is this the manner of man, O Lord GOD?" +ስለዚህም፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እንደ አንተ ያለ የለምና፥ በጆሮአችንም እንደ ሰማን ሁሉ ከአንተ በቀር አምላክ የለምና አንተ ታላቅ ነህ።,ወምንት እንከ ሀለዎ ለዳዊት ይንብብ በኀቤከ ፤ ወይእዜኒ ለሊከ ታአምሮ ለገብርከ እግዚኦ ።,"And what can David say more unto thee? for thou, Lord GOD, knowest thy servant." +ለእርሱ ለራሱ እንዲሆን ሕዝብን ይቤዥ ዘንድ ለእርሱ ለራሱም ስም ያደርግ ዘንድ፥ በአሕዛብና በአምላኮቻቸውም ፊት ከግብጽ በተቤዠው ሕዝብ ፊት ተአምራትንና ድንቅን ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ሄደለት እንደ ሕዝብህ እንደ እስራኤል ያለ በምድር ላይ ምን ሕዝብ አለ?,በበይነ ገብርከ ገበርከ ወበከመ ልብከ ገበርከ ኵሎ ዘንተ ዕበየ ዘትቤሎ ለገብርከ ።,"For thy word's sake, and according to thine own heart, hast thou done all these great things, to make thy servant know them." +ሕዝብህንም እስራኤልን ለዘላለም ሕዝብ አድርገህ አጽንተኸዋል፤ አንተም፥ አቤቱ፥ አምላክ ሆነሃቸዋል።,እስመ አዕበይከ እግዚኦ እስመ አልቦ ከማከ ወአልቦ እግዚአብሔር ዘእንበሌከ በኵሉ ዘሰማዕነ በእዘኒነ ።,"Wherefore thou art great, O LORD God: for there is none like thee, neither is there any God beside thee, according to all that we have heard with our ears." +አቤቱ አምላክ ሆይ፥ አሁንም ለባሪያህና ለቤቱ የተናገርኸውን ለዘላለም አጽናው፥ እንደ ተናገርህም አድርግ።,ወመኑ ከመ ሕዝብከ እስራኤል ካልእ ሕዝብ በውስተ ምድር ዘእግዚአብሔር መርሐ ከመ ይቤዙ ሎቱ ሕዝቦ ወይግበር ስምዐ ወዐቢያተ ወዘያስተርኢ አመ ትወፅእ እምነ ቅድመ ሕዝብከ ዘቤዘውከ ለከ እምነ ግብጽ ሕዝበ ወተዓይነ ።,"And what one nation in the earth is like thy people, even like Israel, whom God went to redeem for a people to himself, and to make him a name, and to do for you great things and terrible, for thy land, before thy people, which thou redeemedst to thee from Egypt, from the nations and their gods?" +የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የእስራኤል አምላክ ነው ይባል ዘንድ ስምህ ለዘላለም ታላቅ ይሁን፤ የባሪያህም የዳዊት ቤት በፊትህ የጸና ይሁን።,ወአስተዳለውከ ለከ ሕዝበከ እስራኤል ሕዝበ ለዓለም ወአንት እግዚኦ ኮንኮሙ አምላኮሙ ።,"For thou hast confirmed to thyself thy people Israel to be a people unto thee for ever: and thou, LORD, art become their God." +አቤቱ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ አንተ። እኔ ቤት እሠራልሃለሁ ብለህ ለባሪያህ ገልጠሃልና ስለዚህ ባሪያህ ይህችን ጸሎት ወደ አንተ ይጸልይ ዘንድ በልቡ ደፈረ።,ወይእዜኒ እግዚኦ እግዚኦ ቃለ ዘነበብከ በእንት ገብርከ ወበእንተ ቤቱ አርትዖ እስከ ለዓለም እግዚኦ ዘኵሎ ትመልክ እግዚ��� በውስተ እስራኤል ቤቱ ለገብርከ ዳዊት ይኩን ርቱዕ ቀድሜሁ እስመ አንተ እግዚኦ አምላኩ ለእስራኤል ።,"And now, O LORD God, the word that thou hast spoken concerning thy servant, and concerning his house, establish it for ever, and do as thou hast said." +ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ፥ አሁንም አንተ አምላክ ነህ፥ ቃልህም እውነት ነው፥ ይህንም መልካም ነገር ለባሪያህ ተናግረሃል።,ወይእዜኒ በከመ ነበብከ,"And let thy name be magnified for ever, saying, The LORD of hosts is the God over Israel: and let the house of thy servant David be established before thee." +ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ተናግረሃልና አሁን እንግዲህ ለዘላለም በፊትህ ይሆን ዘንድ የባሪያህን ቤት፥ እባክህ፥ ባርክ፤ በበረከትህም የባሪያህ ቤት ለዘላለም ይባረክ።,ይዕበይ ስምከ እስከ ለዓለም ይቤ እግዚአብሔር ዘኵሎ ይመልክ አምላከ እስራኤል ወከሠትከ እዝኖ ለገብርከ ወትቤ ቤተ አሐንጽ ለከ ፤ በበይነ ዝንቱ ገብአ ልቡ ለገብርከ ከመ ይጸሊ ኀቤከ ዛተ ብፅዓተ ።,"For thou, O LORD of hosts, God of Israel, hast revealed to thy servant, saying, I will build thee an house: therefore hath thy servant found in his heart to pray this prayer unto thee." +የእስራኤልም ነገድ ሁሉ ወደ ኬብሮን ወደ ዳዊት መጥተው። እነሆ፥ እኛ የአጥንትህ ፍላጭ የሥጋህ ቍራጭ ነን።,ወመጽኡ ኵሉ ሕዝበ እስራኤል ኀበ ዳዊት ውስተ ኬብሮን ወይቤልዎ ናሁ ሥጋከ ወዐፅምከ ንሕነ ።,"Then came all the tribes of Israel to David unto Hebron, and spake, saying, Behold, we are thy bone and thy flesh." +አስቀድሞ ሳኦል በእኛ ላይ ንጉሥ ሆኖ ሳለ እስራኤልን የምታወጣና የምታገባ አንተ ነበርህ፤ class='searchHighlight'>እግዚአብሔርም። አንተ ሕዝቤን እስራኤልን ትጠብቃለህ፥ በእስራኤልም ላይ አለቃ ትሆናለህ ብሎህ ነበር አሉት።,ወቀዲሙኒ እንዘ ሀለወ ሳኦል ይነግሥ ለነ አንተ ክመ ዘታወፅኦሙሰ ወታበውኦሙ ለእስራኤል ወይቤለከ እግዚአብሔር አንተ ትርዕዮሙ ለሕዝብየ እስራኤል ።,"Also in time past, when Saul was king over us, thou wast he that leddest out and broughtest in Israel: and the LORD said to thee, Thou shalt feed my people Israel, and thou shalt be a captain over Israel." +የእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ ወደ ንጉሡ ወደ ኬብሮን መጡ፤ ንጉሡ ዳዊትም በኬብሮን በእግዚአብሔር ፊት ቃል ኪዳን ከእነርሱ ጋር አደረገ፤ በእስራኤልም ንጉሥ ይሆን ዘንድ ዳዊትን ቀቡት።,ወመጽኡ ኵሎሙ ሊቃናተ እስራኤል ኀበ ንጉሠ ኬብሮን ወተማሐለ ምስሌሆሙ ዳዊት መሐላ በኬብሮን በቅድመ እግዚአብሔር ወቀብእዎ ለዳዊት ይንግሥ ላዕለ ኵሉ እስራኤል ።,So all the elders of Israel came to the king to Hebron; and king David made a league with them in Hebron before the LORD: and they anointed David king over Israel. +ዳዊትም መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሠላሳ ዓመት ልጅ ነበረ፥ አርባ ዓመትም ነገሠ።,ወወልደ ፴ዓመት ውእቱ ዳዊት አመ ያነግሥዎ ወ፵ዓመተ ነግሠ ።,"David was thirty years old when he began to reign, and he reigned forty years." +በኬብሮን በይሁዳ ላይ ሰባት ዓመት ከስድስት ወር ነገሠ፤ በኢየሩሳሌምም በእስራኤል ሁሉና በይሁዳ ላይ ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ።,ወ፯ዓመተ ወ፮አውራኀ ነግሠ በኬብሮን ላዕለ ይሁዳ ፤ ፴ወ፫ዓመተ ነግሠ ላዕለ ኵሉ እስራኤል ወላዕለ ይሁዳ በኢየሩሳሌም ።,In Hebron he reigned over Judah seven years and six months: and in Jerusalem he reigned thirty and three years over all Israel and Judah. +ንጉሡና ሰዎቹም በአገሩ ውስጥ ከተቀመጡት ከኢያቡሳውያን ጋር ለመዋጋት ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ፤ እነርሱም። ዳዊት ወደዚህ ሊገባ አይችልም ብለው አስበው ነበርና ዳዊትን። ዕውሮችንና አንካሶችን ካላወጣህ በቀር ወደዚህ አትገባም አሉት።,ወሖረ ዳዊት ወሰብኡ ውስተ ኢየሩሳሌም ኀበ ኢያቡሴዎን እለ ይነብሩ ውስተ ይእቲ ምድር ወይቤልዎ ለዳዊት ኢትበውእ ዝየ ወተቃወምዎ ዕውራን ወስቡራን ወይቤሉ ኢትበውእ ዝየ ዳዊት ።,"And the king and his men went to Jerusalem unto the Jebusites, the inhabitants of the land: which spake unto David, saying, Except thou take away the blind and the lame, thou shalt not come in hither: thinking, David cannot come in hither." +ነገር ግን ዳዊት አምባይቱን ጽዮንን ያዘ፥ እርስዋም የዳዊት ከተማ ናት።,ወአስተጋብአ ዳዊት ቅጽራ ለጽዮን እንተ ይእቲ ሀገረ ዳዊት ።,Nevertheless David took the strong hold of Zion: the same is the city of David. +በዚያም ቀን ዳዊት። ኢያቡሳውያንን የሚመታ በውኃ መሄጃው ይውጣ፤ የዳዊትም ነፍስ የምትጠላቸውን ዕውሮችንና አንካሶችን ያውጣ አለ። ስለዚህም በምሳሌ። ዕውርና አንካሳ ወደ ቤት አይግቡ ተባለ።,ወይቤ ዳዊት ይእተ አሚረ ኵሎ ዘይቀትሎሙ ለኢያቡሴዎን ለይርግዞሙ በኵናት ለዕውራን ወለስቡራን ወለእለ ይጻልእዋ ለነፍሰ ዳዊት ወበበይነ ዝንቱ ይቤሉ ዕውራን ወስቡራን ኢይባኡ ቤት እግዚአብሔር ።,"And David said on that day, Whosoever getteth up to the gutter, and smiteth the Jebusites, and the lame and the blind, that are hated of David's soul, he shall be chief and captain. Wherefore they said, The blind and the lame shall not come into the house." +ዳዊትም በአምባይቱ ውስጥ ተቀመጠ፥ የዳዊትም ከተማ ብሎ ጠራት። ዳዊትም ዙሪያዋን ከሚሎ ጀምሮ ወደ ውስጥ ቀጠራት።,ወነበረ ዳዊት ውስተ ቅጽር ወተሰምየት ይእቲ ሀገረ ዳዊት ወነደቀ ሀገረ እንተ ዐውዱ እምጽንፋ ወቤቶሂ ።,"So David dwelt in the fort, and called it the city of David. And David built round about from Millo and inward." +ዳዊትም እየበረታ ሄደ፤ የሠራዊት አምላክ class='searchHighlight'>እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ።,ወሖረ ዳዊት እንዘ የሐውር ወየዐቢ ወእግዚአብሔር ዘኵሎ ይመልክ ሀለወ ምስሌሁ ።,"And David went on, and grew great, and the LORD God of hosts was with him." +የጢሮስም ንጉሥ ኪራም ወደ ዳዊት መልእክተኞችን የዝግባ እንጨትንም አናጢዎችንም ጠራቢዎችንም ላከ፤ ለዳዊትም ቤት ሠሩለት።,ወፈነወ ኪራም ንጉሠ ጢሮስ ሐዋርያተ ኀበ ዳዊት ወዕፀወ አርዝ ወጸረብተ ዕፅ ወወቀርተ እብን ወሐነጸ ቤተ ለዳዊት ።,"And Hiram king of Tyre sent messengers to David, and cedar trees, and carpenters, and masons: and they built David an house." +ዳዊትም እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ንጉሥ አድርጎ እንዳጸናው፥ ስለ ሕዝቡ ስለ እስራኤልም መንግሥቱን ከፍ እንዳደረገ አወቀ።,ወአእመረ ዳዊት ከመ አስትዳለዎ እግዚአብሔር ይንግሥ ላዕለ እስራኤል ወከመ አልዐላ ለመንግሥቱ በእንተ ሕዝቡ እስራኤል ።,"And David perceived that the LORD had established him king over Israel, and that he had exalted his kingdom for his people Israel's sake." +ዳዊትም ከኬብሮን ከመጣ በኋላ ሌሎቹን ቁባቶቹንና ሚስቶቹን ከኢየሩሳሌም ወሰደ፤ ለዳዊትም ደግሞ ወንዶችና ሴቶች ልጆች ተወለዱለት።,ወነሥአ ዳዊት ዓዲ እንስት ዕቁባት እምነ ኢየሩሳሌም ወእምድኅረ መጽአ ውስተ ኬብሮን ወእምዝ ትወልዱ ለዳዊት ዓዲ ደቂቅ ወአዋልድ ።,"And David took him more concubines and wives out of Jerusalem, after he was come from Hebron: and there were yet sons and daughters born to David." +በኢየሩሳሌምም የተወለዱለት ስማቸው ይህ ነው፤ ሳሙስ፥,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለእለ ተወልዱ ሎቱ በኢየሩሳሌም ሶሙስ ወሰባብ ወናታን ወሰሎሞን ፤,"And these be the names of those that were born unto him in Jerusalem; Shammua, and Shobab, and Nathan, and Solomon," +ሶባብ፥ ናታን፥ ሰሎሞን፥ ኢያቤሐር፥ ኤሊሱዔ፥,ወኢየቤሖር ወኢሊሱስ ወናፌቅ ወኢያፌሳ ፤,"Ibhar also, and Elishua, and Nepheg, and Japhia," +ናፌቅ፥ ያፍያ፥ ኤሊሳማ፥ ኤሊዳሄ፥ ኤሊፋላት።,ወኤልሶሚ ወኢያጴዳሔ ወኤሊፊት ወሶሜዔ ወኢየሰበቄ ወናታን ወገለማሔን ወኢየብሖር ወትሔሱስ ወኢለፋሌድ ወናጌድ ወናፌቅ ወእነትሕልያ ወሳሚስ ወበዓሊ ወቦተ ወኢሊፋለት ።,"And Elishama, and Eliada, and Eliphalet." +ፍልስጥኤማውያንም ዳዊት በእስራኤል ላይ ንጉሥ ሆኖ እንደ ተቀባ ሰሙ፥ ፍልስጥኤማውያንም ሁሉ ዳዊትን ሊፈልጉ ወጡ፤ ዳዊትም በሰማ ጊዜ ወደ ምሽጉ ወረደ።,ወሰምዑ ኢሎፍሊ ከመ ቀብእዎ ለዳዊት ወአንገሥዎ ላዕለ እስራኤል ወዐርጉ ኵሎሙ ኢሎፍሊ ይኀሥሥዎ ለዳዊት ወወረደ ውስተ ቅጽር ።,"But when the Philistines heard that they had anointed David king over Israel, all the Philistines came up to seek David; and David heard of it, and went down to the hold." +ፍልስጥኤማውያንም መጥተው በራፋይም ሸለቆ ተበትነው ሰፈሩ።,ወበጽሑ ኢሎፍሊ ወወረዱ ውስተ ቈላተ ጢጣኖስ ።,The Philistines also came and spread themselves in the valley of Rephaim. +ዳዊትም። ወደ ፍልስጥኤማውያን ልውጣን? በእጄስ አሳልፈህ ትሰጣቸዋለህን? ብሎ class='searchHighlight'>እግዚአብሔርን ጠየቀ። class='searchHighlight'>እግዚአብሔርም ዳዊትን። ፍልስጥኤማውያንን በእርግጥ በእጅህ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁና ውጣ አለው።,ወተስእለ ዳዊት ቃለ እግዚአብሔር ወይቤ እዕርግኑ ኀበ ኢሎፍሊ ወታገብኦሙ ውስተ እዴየ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለዳዊት ዕርግ ወአግብኦ ኣገብኦሙ ውስት እዴከ ለኢሎፍሊ ።,"And David enquired of the LORD, saying, Shall I go up to the Philistines? wilt thou deliver them into mine hand? And the LORD said unto David, Go up: for I will doubtless deliver the Philistines into thine hand." +ዳዊትም ወደ በኣልፐራሲም መጣ፥ በዚያም መታቸውና። ውኃ እንዲያፈርስ እግዚአብሔር ጠላቶቼን በፊቴ አፈረሳቸው አለ። ስለዚህም የዚያን ስፍራ ስም በኣልፐራሲም ብሎ ጠራው።,ወመጽኦሙ ዳዊት እምነ መልዕልተ ምቅታል ወቀተሎሙ ለኢሎፍሊ በህየ ወይቤ ዳዊት ቀተሎሙ እግዚአብሔር ለፀርየ ለኢሎፍሊ በቅድሜየ ከመ ክዕወተ ማይ ወበበይነ ዝንቱ ተሰምየ ስሙ ለውእቱ መካን መልዕልተ ምቅታል ።,"And David came to Baalperazim, and David smote them there, and said, The LORD hath broken forth upon mine enemies before me, as the breach of waters. Therefore he called the name of that place Baalperazim." +ጣዖቶቻቸውንም በዚያ ተዉ፥ ዳዊትና ሰዎቹም ወሰዱአቸው።,ወኀደጉ በህየ አማልክቲሆሙ ወነሥኦሙ ዳዊት ወሰብእ እለ ምስሌሁ ።,"And there they left their images, and David and his men burned them." +ፍልስጥኤማውያንም ደግሞ መጡ፥ በራፋይምም ሸለቆ ተበትነው ሰፈሩ።,ወደገሙ ዓዲ ኢሎፍሊ ዐሪገ ወወረዱ ውስተ ቄላተ ጢጣኖስ ።,"And the Philistines came up yet again, and spread themselves in the valley of Rephaim." +ዳዊትም class='searchHighlight'>እግዚአብሔርን ጠየቀ፤ እርሱም። በኋላቸው ዞረህ በሾላው ዛፍ ፊት ለፊት ግጠማቸው እንጂ አትውጣ።,ወተስእለ ዳዊት ቃለ እግዚአብሔር ወይቤሎ እግዚአብሔር ዕርግ ተቀበሎሙ ወጕየይ እምኔሆሙ እስከ ይበጽሑ በገቦሁ ለቀለውትሞኖስ ።,"And when David enquired of the LORD, he said, Thou shalt not go up; but fetch a compass behind them, and come upon them over against the mulberry trees." +በሾላውም ዛፍ ራስ ውስጥ የሽውሽውታ ድምፅ ስትሰማ፥ በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ለመምታት በፊትህ ወጥቶ ይሆናልና በዚያን ጊዜ ቸኵል አለው።,ይእት ጊዜ ረድ ላዕሌሆሙ እስመ ይወፅእ እግዚአብሔር ይእተ ጊዜ ቅድሜከ ከመ ይቅትሎሙ ለኢሎፍሊ በውስተ ቀትል ።,"And let it be, when thou hearest the sound of a going in the tops of the mulberry trees, that then thou shalt bestir thyself: for then shall the LORD go out before thee, to smite the host of the Philistines." +ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ከገባዖንም እስከ ጌዝር ድረስ ፍልስጥኤማውያንን መታ።,ወገብረ ዳዊት በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ወቀተሎሙ ለኢሎፍሊ እምነ ገባኦን እስከ ምድረ ጌሴራ ።,"And David did so, as the LORD had commanded him; and smote the Philistines from Geba until thou come to Gazer." +የሳኦልም ልጅ ኢያቡስቴ አበኔር በኬብሮን እንደ ሞተ በሰማ ጊዜ እጁ ደከመች፥ እስራኤላውያንም ሁሉ ደነገጡ።,ወሰምዐ ኢያቡስቴ ከመ ሞተ አቤኔር በኬብሮን ወደክመ እደዊሁ ወኵሉ ሰብአ እስራኤል ደንገፁ ።,"And when Saul's son heard that Abner was dead in Hebron, his hands were feeble, and all the Israelites were troubled." +ለሳኦልም ልጅ ለኢያቡስቴ የጭፍራ አለቆች የሆኑ ሁለት ሰዎች ነበሩት፤ የአንዱም ስም በዓና፥ የሁለተኛውም ስም ሬካብ ነበረ፥ ከብንያምም ልጆች የብኤሮታዊው የሬሞን ልጆች ነበሩ፤ ብኤሮትም ለብንያም ተቈጥራ ነበር።,ወሀለዉ ፪ዕደው መሳፍንት እሙንቱ በደወለ ምኵናኑ ለኢያቡስቴ ወልደ ሳኦል ወስሙ ለአሐዱ ሬቃካ ወስመ ካልኡ በዐም ደቂቀ ሬሞን ቤሮታዊ ዘእምደቂቀ ብንያም ።,"And Saul's son had two men that were captains of bands: the name of the one was Baanah, and the name of the other Rechab, the sons of Rimmon a Beerothite, of the children of Benjamin: (for Beeroth also was reckoned to Benjamin:" +ብኤሮታውያንም ወደ ጌቴም ሸሽተው ነበር፥ እስከ ዛሬም ድረስ በዚያ ተጠግተው ነበር።,ወተኀጥኡ እሙንቱ ቤሮታዊያን እምነ ጌት ወነበሩ ህየ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"And the Beerothites fled to Gittaim, and were sojourners there until this day.)" +ለሳኦልም ልጅ ለዮናታን አንድ ሽባ የሆነ ልጅ ነበረው። የሳኦልና የዮናታን ወሬ ከኢይዝራኤል በመጣ ጊዜ የአምስት ዓመት ልጅ ነበረ፥ ሞግዚቱም አዝላው ሸሸች፤ ፈጥናም ስትሸሽ ወድቆ ሽባ ሆነ። ስሙም ሜምፊቦስቴ ነበር።,ወዮናታን ወልደ ሳኦል ቦ ወልደ ወፅውስ እገሪሁ ወልደ ፭ዓም ውእቱ ወሎቱ አመ በጽሐ ዜና ሳኦል ወዮናታን ወልዱ እምኀበ እስራኤል ወነሥአቶ ሐፃኒቱ ወጐየት ምስሌሁ ወእንዘ ትረውጽ ከመ ትትኀጣእ ምስሌሁ ወድቀ ወፀወሰ ወስሙ ሜንፎብስቱ ።,"And Jonathan, Saul's son, had a son that was lame of his feet. He was five years old when the tidings came of Saul and Jonathan out of Jezreel, and his nurse took him up, and fled: and it came to pass, as she made haste to flee, that he fell, and became lame. And his name was Mephibosheth." +የብኤሮታዊውም የሬሞን ልጆች ሬካብና በዓና ቀኑ ሲሞቅ ወደ ኢያቡስቴ ቤት መጡ፤ እርሱም በቀትር ጊዜ በምንጣፍ ላይ ተኝቶ ነበር።,ወሖሩ እልክቱ ደቂቀ ሬሞን ቤሮታዊ ሬቃካ ወበዓም ወቦኡ መዓልት ቀትር ውስተ ቤቱ ለውእቱ ኢያቡስቴ ወውእቱሰ ውስተ ዐራቱ ይነውም መዓልተ ጊዜ ቀትር ።,"And the sons of Rimmon the Beerothite, Rechab and Baanah, went, and came about the heat of the day to the house of Ishbosheth, who lay on a bed at noon." +በረኛይቱም ስንዴ ታበጥር ነበር፥ አንቀላፍታም ተኝታ ነበር፤ ሬካብና ወንድሙ በዓናም በቀስታ ገቡ።,ወዐፀወ ኆኅተ ወየአሪ ሥርናየ ወደቀሰ ወኖመ ወቦኡ ሬቃካ ወበዓም ጽሚተ ውስተ ቤተ ኢያቡስቴ,"And they came thither into the midst of the house, as though they would have fetched wheat; and they smote him under the fifth rib: and Rechab and Baanah his brother escaped." +ወደ ቤትም በገቡ ጊዜ እርሱ በእልፍኙ በምንጣፉ ላይ ተኝቶ ሳለ መቱት፥ ገደሉትም፤ ራሱንም ቈርጠው ወሰዱት፥ በዓረባም መንገድ ሌሊቱን ሁሉ ሄዱ።,ወኢያቡስቴሰ ይነውም ውስተ ምስካቡ ውስተ ጽርሑ ወረገዝዎ ወቀተልዎ ወመተሩ ርእሶ ወነሥኡ ርእሶ ወሖሩ ፍኖቶሙ መንገለ ዐረብ ኵላ ይእተ ሌሊተ ።,"For when they came into the house, he lay on his bed in his bedchamber, and they smote him, and slew him, and beheaded him, and took his head, and gat them away through the plain all night." +የኢያቡስቴንም ራስ ይዘው ወደ ዳዊት ወደ ኬብሮን መጡ፥ ንጉሡንም። ነፍስህን ይሻ የነበረው የጠላትህ የሳኦል ልጅ የኢያቡስቴ ራስ እነሆ፤ እግዚአብሔርም ዛሬ ከሳኦልና ከዘሩ ለጌታችን ለንጉሥ ተበቀለለት አሉት።,ወወሰዱ ሎቱ ለዳዊት ርእሶ ለኢያቡስቴ በኬብሮን ወይቤልዎ ለንጉሥ ናሁ ርእሱ ለኢያቡስቴ ወልደ ሳኦል ጸላኢከ ዘኀሠሣ ለነፍስከ ወወሀቦ እግዚአብሔር ለእግዚእነ ለንጉሥ በቀለ እምነ ፀሩ በዛቲ ዕለት እምነ ሳኦል ጸላኢከ ወእምነ ዘርኡ ።,"And they brought the head of Ishbosheth unto David to Hebron, and said to the king, Behold the head of Ishbosheth the son of Saul thine enemy, which sought thy life; and the LORD hath avenged my lord the king this day of Saul, and of his seed." +ዳዊትም ለብኤሮታዊው ለሬሞት ልጆች ለሬካብና ለወንድሙ ለበዓና እንዲህ ብሎ መለሰላቸው። ነፍሴን ከመከራ ሁሉ ያዳነ ሕያው እግዚአብሔርን!,ወአውሥኦሙ ዳዊት ለሬቃካ ወለበዓም እኁሁ ደቂቀ ሬሞን ቤሮታዊ ወይቤሎሙ ሕያው እግዚአብሔር ዘቤዘዋ ለነፍስየ እምነ ኵሉ ምንዳቤየ ፤,"And David answered Rechab and Baanah his brother, the sons of Rimmon the Beerothite, and said unto them, As the LORD liveth, who hath redeemed my soul out of all adversity," +መልካም ወሬ የያዘ መስሎት። እነሆ፥ ሳኦል ሞተ ብሎ የነገረኝን የምስራቹ ዋጋ እንዲሆን ይዤ በጺቅላግ ገደልሁት።,ከመ ዘዜነወኒ ከመ ሞተ ሳኦል ዘውእቱ ነገረኒ በቅድሜየ ከመ አኀዝክዎ ወቀተልክዎ በሰቄላቅ ለዝንቱ ዘእምወሀብክዎ ዐስበ ዜናሁ ።,"When one told me, saying, Behold, Saul is dead, thinking to have brought good tidings, I took hold of him, and slew him in Ziklag, who thought that I would have given him a reward for his tidings:" +ይልቁንስ በቤቱ ውስጥ በምንጣፉ ላይ ንጹሑን ሰው የገደላችሁትን እናንተን ኃጢአተኞችንማ እንዴት ነዋ? ደሙን ከእጃችሁ አልሻውምን? ከምድርም አላጠፋችሁምን?,ወይእዜኒ አንትሙ ዕደው እኩያን ቀተልክሙ ብእሴ ጻድቀ በውስተ ቤቱ ወበውስት ምስካቡ ወይእዜኒ እትኀሠሦ ለደሙ እምነ እዴክሙ ወእሤርወክሙ እምነ ምድር ።,"How much more, when wicked men have slain a righteous person in his own house upon his bed? shall I not therefore now require his blood of your hand, and take you away from the earth?" +ዳዊትም ጕልማሶቹን አዘዘ፥ ገደሉአቸውም፤ እጃቸውንና እግራቸውን ቈርጠው በኬብሮን በውኃ መቆሚያ አጠገብ አንጠለጠሉአቸው። የኢያቡስቴንም ራስ ወስደው በአበኔር መቃብር በኬብሮን ቀበሩት።,ወአዘዞሙ ዳዊት ለደቁ ወቀተልዎሙ ወመተርዎሙ እደዊሆሙ ወእገሪሆሙ ወሰቀሉ ውስተ ዕፀ ኬብሮን ወርእሰ ኢያቡስቴሰ ቀበሩ ውስት መቃብረ አቤኔር ወልደ ኔር ።,"And David commanded his young men, and they slew them, and cut off their hands and their feet, and hanged them up over the pool in Hebron. But they took the head of Ishbosheth, and buried it in the sepulchre of Abner in Hebron." +ዳዊትም። ስለ ዮናታን ቸርነት አደርግለት ዘንድ ከሳኦል ቤት አንድ ሰው ቀርቶአልን? አለ።,ወይቤ ዳዊት ቦኑ ዘተርፈ ዓዲ ለቤተ ሳኦል ወእገብር ምሕረተ ላዕሌሁ በእንተ ዮናታን ።,"And David said, Is there yet any that is left of the house of Saul, that I may shew him kindness for Jonathan's sake?" +ከሳኦልም ቤት ሲባ የሚባል አንድ ባሪያ ነበረ፥ ወደ ዳዊትም ጠሩት፤ ንጉሡም። አንተ ሲባ ነህን? አለው። እርሱም። እኔ ባሪያህ ነኝ አለ።,ወሀሎ ወልድ እምነ ቤተ ሳኦል ወስሙ ሲባ ወጸውዕዎ ኀበ ዳዊት ወይቤሎ ንጉሥ አንተኑ ውእቱ ሲባ ወይቤ አነ ውእቱ ገብርከ ።,"And there was of the house of Saul a servant whose name was Ziba. And when they had called him unto David, the king said unto him, Art thou Ziba? And he said, Thy servant is he." +ንጉሡም። የእግዚአብሔርን ቸርነት አደርግለት ዘንድ ከሳኦል ቤት አንድ ሰው አልቀረምን? አለ። ሲባም ንጉሡን። እግሩ ሽባ የሆነ አንድ የዮናታን ልጅ አለ አለው።,ወይቤሎ ንጉሥ ቦኑ ዘተርፈ ዓዲ እምነ ቤተ ሳኦል ብእሲ ወእገብር ምሕረተ ምስሌሁ ዘእግዚአብሔር ወይቤሎ ሲባ ለንጉሥ ሀሎ ፩ወልደ ዮናታን ወፅውስ እገሪሁ ።,"And the king said, Is there not yet any of the house of Saul, that I may shew the kindness of God unto him? And Ziba said unto the king, Jonathan hath yet a son, which is lame on his feet." +ንጉሡም። ወዴት ነው? አለው፤ ሲባም ንጉሡን። እነሆ፥ እርሱ በሎዶባር በዓሚኤል ልጅ በማኪር ቤት አለ አለው።,ወይቤሎ ንጉሥ አይቴ ሀሎ ወይቤሎ ሲባ ለንጉሥ ሀለወ ቤተ ማኪር ወልደ አቢያል ዘእምነ ለበደር ።,"And the king said unto him, Where is he? And Ziba said unto the king, Behold, he is in the house of Machir, the son of Ammiel, in Lodebar." +ንጉሡም ዳዊት ልኮ ከሎዶባር ከዓሚኤል ልጅ ከማኪር ቤት አስመጣው።,ወለአከ ንጉሥ ወነሥኦ እምነ ቤተ ማኪር ወልደ አቢያል ዘእምነ ለበደር ።,"Then king David sent, and fetched him out of the house of Machir, the son of Ammiel, from Lodebar." +የሳኦልም ልጅ የዮናታን ልጅ ሜምፊቦስቴ ወደ ዳዊት መጣ፥ በግምባሩም ወድቆ እጅ ነሣ፤ ዳዊትም። ሜምፊቦስቴ ሆይ፥ አለ፤ እርሱም። እነሆኝ ባሪያህ አለ።,ወመጽአ ሜንፌቦስቴ ወልደ ዮናታን ወልደ ሳኦል ኀበ ዳዊት ንጉሥ ወወድቀ በገጹ ወሰገደ ሎቱ ወይቤሎ ዳዊት ሜንፌቦስቴ ወይቤ ነየ አነ ገብርከ ።,"Now when Mephibosheth, the son of Jonathan, the son of Saul, was come unto David, he fell on his face, and did reverence. And David said, Mephibosheth. And he answered, Behold thy servant!" +ዳዊትም። ስለ አባትህ ስለ ዮናታን ቸርነት ፈጽሜ አደርግልሃለሁና አትፍራ፤ የአባትህንም የሳኦልን ምድር ሁሉ እመልስልሃለሁ፥ አንተም ሁልጊዜ ከገበታዬ እንጀራ ትበላለህ አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ኢትፍራህ እስመ ገቢረ እገብር ምሕረተ ምስሌከ በእንተ ዮናታን አቡከ ወኣገብእ ለከ ኵሎ ሐቅሎ ለሳኦል አቡሁ ለአቡከ ወአንተ ብላፅ እከለ በውስተ ማእድየ ዘልፈ ።,"And David said unto him, Fear not: for I will surely shew thee kindness for Jonathan thy father's sake, and will restore thee all the land of Saul thy father; and thou shalt eat bread at my table continually." +እርሱም። የሞተ ውሻ ወደምመስል ወደ እኔ የተመለከትህ እኔ ባሪያህ ምንድር ነኝ? ብሎ እጅ ነሣ።,ወሰገደ ሜንፌቦስቴ ወይቤ ምንትኑ ገብርከ ከመ ትነጽር ላዕሌየ ከልብ ምውት ዘከማየ ።,"And he bowed himself, and said, What is thy servant, that thou shouldest look upon such a dead dog as I am?" +ንጉሡም የሳኦልን ባሪያ ሲባን ጠርቶ። ለሳኦልና ለቤቱ ሁሉ የነበረውን ሁሉ ለጌታህ ልጅ ሰጥቻለሁ።,ወጸውዖ ንጉሥ ለሲባ ለገብረ ሳኦል ወይቤሎ ኵሎ ንዋየ ሳኦል ወኵሎ ቤቶ ወሀብክዎ ለወልደ እግዚእከ ።,"Then the king called to Ziba, Saul's servant, and said unto him, I have given unto thy master's son all that pertained to Saul and to all his house." +አንተና ልጆችህ ሎሌዎችህም ምድሩን እረሱለት፤ ለጌታህም ልጅ እንጀራ ይሆነው ዘንድ ፍሬውን አግባ፤ የጌታህ ልጅ ሜምፊቦስቴ ግን ሁልጊዜ ከገበታዬ ይበላል አለው። ለሲባም አሥራ አምስት ልጆችና ሀያ ባሪያዎች ነበሩት።,ወተገበር ሎቱ ምድር አንተ ወደቂቅከ ወነባሪከ ወአእትዉ ለወልደ እግዚእክሙ እክሎ ወተሴሰይዎ አንትሙ ወሜንፎብስቴ ወልደ እግዚእከ ይብላዕ እክለ ዘልፈ በውስተ ማእድየ ፤ ወቦ ሲባ ፲ወ፭ደቂቀ ወ፳አግብርተ ።,"Thou therefore, and thy sons, and thy servants, shall till the land for him, and thou shalt bring in the fruits, that thy master's son may have food to eat: but Mephibosheth thy master's son shall eat bread alway at my table. Now Ziba had fifteen sons and twenty servants." +ሲባም ንጉሡን። ጌታዬ ንጉሡ ባሪያውን እንዳዘዘ እንዲሁ ባሪያህ ያደርጋል አለው። ሜምፊቦስቴም ከንጉሡ ልጆች እንደ አንዱ ከዳዊት ገበታ ይበላ ነበር።,ወይቤሎ ሲባ ለንጉሥ ኵሎ ዘአዘዞ እግዚእየ ንጉሥ ለገብሩ ከማሁ ይገብር ገብርከ ወሜንፎብስቴሰ ይበልዕ በውስተ ማእደ ዳዊት በከመ ፩እምደቂቀ ንጉሥ ።,"Then said Ziba unto the king, According to all that my lord the king hath commanded his servant, so shall thy servant do. As for Mephibosheth, said the king, he shall eat at my table, as one of the king's sons." +ለሜምፊቦስቴም ሚካ የተባለ ታናሽ ልጅ ነበረው። በሲባም ቤት ያሉ ሁሉ ለሜምፊቦስቴ ያገለግሉ ነበር።,ወቦ ሜንፎብስቴ ወልድ ንኡስ ወስሙ ሚከ ወኵሉ ሰብአ ሲባ አግብርቲሁ ለሜንፎብስቴ እሙንቱ ።,"And Mephibosheth had a young son, whose name was Micha. And all that dwelt in the house of Ziba were servants unto Mephibosheth." +ሜምፊቦስቴም ከንጉሥ ገበታ ሁልጊዜ እየበላ በኢየሩሳሌም ተቀምጦ ነበር፤ ሁለት እግሩም ሽባ ነበረ።,ወሜንፎብስቴሰ ነበረ ውስተ ኢየሩሳሌም እስመ ውስተ ማእደ ንጉሥ ይበልዕ ዘልፈ ወፅውስ እገሪሁ ውእቱ ክልኤሆን ።,So Mephibosheth dwelt in Jerusalem: for he did eat continually at the king's table; and was lame on both his feet. +ከዚህም በኋላ ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን መታ፥ አዋረዳቸውም፤ ከፍልስጥኤማውያንም እጅ ሜቴግ አማ የተባለችውን ከተማ ወሰደ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ቀተሎሙ ዳዊት ለኢሎፍሊ ወአግረሮሙ ወአስተጋብአ ዳዊት እምነ እዴሆሙ ለኢሎፍሊ ዘነሥኡ ።,"And after this it came to pass, that David smote the Philistines, and subdued them: and David took Methegammah out of the hand of the Philistines." +ሞዓብን መታ፥ ሞዓባውያንንም በምድር ጥሎ በገመድ ሰ���ራቸው፤ በሁለትም ገመድ ለሞት፥ በአንድም ገመድ ሙሉ ለሕይወት ሰፈራቸው፤ ሞዓባውያንም ለዳዊት ገባሮች ሆኑ፥ ግብርም አመጡለት።,ወቀተሎሙ ዳዊት ለሞአብ ወሰፈሮሙ በአሕባል እምድኅረ አስከቦሙ ውስተ ምድር ወኮነ ዘ፪አሕባል መስፈርት በሞት ወ ፪አሕባል መስፈርተ ዘሐይወ ወበዝ ኮኑ ሞአብ ለዳዊት አግብርተ እለ ያገብኡ ጸባሕተ ።,"And he smote Moab, and measured them with a line, casting them down to the ground; even with two lines measured he to put to death, and with one full line to keep alive. And so the Moabites became David's servants, and brought gifts." +ዳዊትም ደግሞ በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ የነበረውን ግዛት መልሶ ለመያዝ በሄደ ጊዜ የረአብን ልጅ የሱባን ንጉሥ አድርአዛርን መታ።,ወቀተሎ ዳዊት ለአድርዐዛር ወልደ ራዓም ንጉሠ ሱባ እንዘ የሐውር ከመ ያብጽሕ እዴሁ ላዕለ ፈለገ አፍራጦን ።,"David smote also Hadadezer, the son of Rehob, king of Zobah, as he went to recover his border at the river Euphrates." +ዳዊትም ከእርሱ ሺህ ሰባት መቶ ፈረሰኞች፥ ሀያ ሺህም እግረኞች ያዘ፤ ዳዊትም የሰረገለኛውን ፈረስ ሁሉ ቋንጃ ቈረጠ፤ ለመቶ ሰረገላ ብቻ አስቀረ።,ወረክበ ዳዊት ፲፻ወ፸ሰረገላተ ዘዚአሁ ወ፸፻ሰብእ አፍራስ ወ፪፼ዕደው አጋር ወነሠቶ ዳዊት ለኵሉ ውእቱ ሰረገላት ወአትረፈ ሎቱ እምውስቴቶሙ ፻ሰረገላት ።,"And David took from him a thousand chariots, and seven hundred horsemen, and twenty thousand footmen: and David houghed all the chariot horses, but reserved of them for an hundred chariots." +ከደማስቆም ሶርያውያን የሱባን ንጉሥ አድርአዛርን ሊረዱ በመጡ ጊዜ ዳዊት ከሶርያውያን ሀያ ሁለት ሺህ ሰዎች ገደለ።,ወመጽኡ ሶርያ ዘደማስቆ ይርድእዎ ለአድርዐዛር ንጉሠ ሱባ ወቀተሎሙ ዳዊት ለሶርያ ፪፼ወ፳፻ብእሴ ።,"And when the Syrians of Damascus came to succour Hadadezer king of Zobah, David slew of the Syrians two and twenty thousand men." +ዳዊትም በደማስቆ ሶርያ ጭፍሮች አኖረ፥ ሶርያውያንም ለዳዊት ገባሮች ሆኑ፥ ግብርም አመጡለት፤ እግዚአብሔርም ዳዊት በሄደበት ሁሉ ድልን ሰጠው።,ወሤመ ዳዊት ነባሬ ውስተ ሶርያ ዘደማስቆ ወኮኑ ሶርያ አግብርተ ለዳዊት እለ ያገብኡ ጸባሕት ወያድኅኖ እግዚአብሔር ለዳዊት በኀበ ሖረ ።,"Then David put garrisons in Syria of Damascus: and the Syrians became servants to David, and brought gifts. And the LORD preserved David whithersoever he went." +ዳዊትም ለአድርአዛር ባሪያዎች የነበሩትን የወርቅ ጋሾች ወሰደ፥ ወደ ኢየሩሳሌምም ይዞአቸው መጣ።,ወነሥአ ዳዊት መዛግሕተ አልባሲሆሙ ዘወርቅ ዘገብረ ለሰብኡ አድርዓዛር ንጉሠ ሱባ ወወሰዶ ኢየሩሳሌም ወነሥአ ሱሥቃም ንጉሠ ግብጽ አመ ዐርገ ኢየሩሳሌም በመዋዕለ ሮብአም ወልደ ሰሎሞን ።,"And David took the shields of gold that were on the servants of Hadadezer, and brought them to Jerusalem." +ንጉሡም ዳዊት ከአድርአዛር ከተሞች ከቤጣሕና ከቤሮታይ እጅግ ብዙ ናስ ወሰደ።,ወእምነ መስብቅኒ ነሥአ ዳዊት ንጉሥ እምነ ኅሩያት አህጉረ አድርዓዛር ብርተ ብዙኀ ጥቀ ወቦቱ ገብረ ሰሎሞን ባሕረ እንተ ብርት ወአዕማደኒ ወመዓክክተኒ ወኵሎ ንዋየኒ ።,"And from Betah, and from Berothai, cities of Hadadezer, king David took exceeding much brass." +የሐማትም ንጉሥ ቶዑ ዳዊት የአድርአዛርን ጭፍራ ሁሉ እንደ መታ ሰማ።,ወሰምዐ ታይ ንጉሠ ሔማት ከመ ቀተለ ዳዊት ኵሎ ኀይለ አድርዓዛር ።,"When Toi king of Hamath heard that David had smitten all the host of Hadadezer," +ቶዑም ከአድርአዛር ጋር ሁልጊዜ ይዋጋ ነበርና ዳዊት አድርአዛርን ድል ስለ መታ ቶዑ ልጁን አዶራምን ደኅንነቱን ይጠይቅ ዘንድ፥ ይመርቀውም ዘንድ ወደ ንጉሥ ዳዊት ላከው፤ እርሱም የብርና የወርቅ የናስም ዕቃ ይዞ መጣ።,ወለአኮ ታይ ለኢያዱራን ወልዱ ኀበ ዳዊት ንጉሥ ይዜንዎ በእንተ ሰላም እስመ ፀብኦ ወቀተሎ ለአድርዓዛር ወፈነወ ምስሌሁ ንዋየ ወርቅ ወንዋየ ብሩር ወንዋየ ብርት ።,"Then Toi sent Joram his son unto king David, to salute him, and to bless him, because he had fought against Hadadezer, and smitten him: for Hadadezer had wars with Toi. And Joram brought with him vessels of silver, and vessels of gold, and vessels of brass:" +ንጉሥ ዳዊትም ካሸነፋቸው ከአሕዛብ ሁሉ ከሶርያ ከሞዓብም ከአሞንም ልጆች ከፍልስጥኤማውያንም ከአማሌቅም ከረአብም ልጅ ከሱባ ንጉሥ ከአድርአዛር ምርኮ ከቀደሰው ብርና ወርቅ ጋር እነዚህን ደግሞ ለእግዚአብሔር ቀደሰ።,ወኪያሁኒ ቀደሰ ንጉሥ ለእግዚአብሔር ምስለ ብሩር ወምስለ ወርቅ ዘቀደሰ እምነ ኵለ አህጉር ዘነሥአ ፤,"Which also king David did dedicate unto the LORD, with the silver and gold that he had dedicated of all nations which he subdued;" +ዳዊትም በተመለሰ ጊዜ ከኤዶምያስ አሥራ ስምንት ሺህ ሰዎች በጨው ሸለቆ ውስጥ በመምታቱ ስሙ ተጠራ።,እምነ ይሁዳ ወእምነ ሞአብ ወእምነ ደቂቀ ዐሞን ወእምነ ኢሎፍሊ ወእምነ ዐማሌቅ ወእምነ በርባረ አድርዓዘር ወልደ ራዓም ንጉሠ ሱባ ።,"Of Syria, and of Moab, and of the children of Ammon, and of the Philistines, and of Amalek, and of the spoil of Hadadezer, son of Rehob, king of Zobah." +በኤዶምያስ ሁሉ ጭፍሮች አኖረ፥ ኤዶማውያንም ሁሉ ለዳዊት ገባሮች ሆኑ፤ እግዚአብሔርም ዳዊት በሚሄድበት ሁሉ ድልን ሰጠው።,ወገብረ ዳዊት ስመ ወበግብእቱ አዘዞሙ ዳዊት ለኤዶምያ በጌቤሌም ፼ወ፳፻ ።,"And David gat him a name when he returned from smiting of the Syrians in the valley of salt, being eighteen thousand men." +ዳዊትም በእስራኤል ሁሉ ላይ ነገሠ፤ ዳዊትም ለሕዝቡ ሁሉ ፍርድንና ጽድቅን አደረገላቸው።,ወሤሞሙ ውስተ ኤዶምያ ይዕቀብዋ ለኵላ ኤዶምያ ወኮኑ ኵሎሙ ሰብአ ኤዶምያ አግብርተ ለዳዊት ንጉሥ ወያድኅኖ እግዚአብሔር ለዳዊት በኵለሄ ኀበ ሖረ ።,"And he put garrisons in Edom; throughout all Edom put he garrisons, and all they of Edom became David's servants. And the LORD preserved David whithersoever he went." +የጽሩያ ልጅ ኢዮአብም የሠራዊት አለቃ ነበረ፤ የአሒሉድም ልጅ ኢዮሣፍጥ ታሪክ ጸሐፊ ነበረ፤,ወነግሠ ዳዊት ላዕለ ኵሉ እስራኤል ወዳዊትሰ ይንብር ፍትሐ ወጽድቀ በውስተ ኵሉ ሕዝብ ።,And David reigned over all Israel; and David executed judgment and justice unto all his people. +የአኪጦብም ልጅ ሳዶቅ፥ የአቢሜሌክም ልጅ አብያታር ካህናት ነበሩ፤ ሠራያም ጸሐፊ ነበረ፤,ወኢዮአብ ወልደ ሱርህያ ላዕለ ሰራዊት ወኢዮሳፍጥ መዘክር ፤,And Joab the son of Zeruiah was over the host; and Jehoshaphat the son of Ahilud was recorder; +የዮዳሄ ልጅ በናያስ በከሊታውያንና በፈሊታውያን ላይ ነበረ፤ የዳዊትም ልጆች አማካሪዎች ነበሩ።,ወሳዶቅ ወልደ አኪጦብ ወአብያታር ወልደ አኪሜሌክ ካህናት ወአሳ ጻሓፊ ፤ ወአሌኔያ ወልደ አሚናዳብ መካሪ ፤,"And Zadok the son of Ahitub, and Ahimelech the son of Abiathar, were the priests; and Seraiah was the scribe;" +ደግሞም የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ዳዊትንም። ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር ብሎ በላያቸው አስነሣው።,ወደገመ መዐተ እግዚአብሔር ወወረደ ላዕለ እስራኤል ወሆኮ ለዳዊት ዲቤሆሙ ወይቤ ሖሩ ኈልቍዎሙ ለእስራኤል ወለይሁዳ ።,"And again the anger of the LORD was kindled against Israel, and he moved David against them to say, Go, number Israel and Judah." +ንጉሡም ኢዮአብንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን የሠራዊት አለቆች። የሕዝቡን ድምር አውቅ ዘንድ ከዳን ጀምሮ እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ተመላለሱ፥ ሕዝቡንም ቍጠሩአቸው አላቸው።,ወይቤሎ ንጉሥ ለኢዮአብ መልአካ ኀይሉ ዘምስሌሁ ሖር ዑድ ውስተ ኵሉ ሕዝበ እስራኤል እምነ ዳን እስካ ቤርሳቤሕ አስተፋቅዶሙ ለሕዝብ ወኈልቆሙ ።,"For the king said to Joab the captain of the host, which was with him, Go now through all the tribes of Israel, from Dan even to Beersheba, and number ye the people, that I may know the number of the people." +ኢዮአብም ንጉሡን። የጌታዬ የንጉሡ ዓይን እያየ አምላክህ እግዚአብሔር ዛሬ ካለው ሕዝብ መጠን በላይ መቶ እጥፍ ይጨምርበት፤ ጌታዬ ንጉሡ ግን ይህን ነገር ለምን ይወድዳል? አለው።,ወይቤሎ ኢዮአብ ���ንጉሥ እግዚአብሔር አምላክከ ለይወስክ ላዕለ ሕዝብ በአምጣነ ሀለዉ ፻ምክዕቢተ ወይርአያ አዕይንቲሁ ለእግዚእየ ንጉሥ ወለምንት ይኄሊ እግዚእየ ንጉሥ ዘንተ ነገረ ።,"And Joab said unto the king, Now the LORD thy God add unto the people, how many soever they be, an hundredfold, and that the eyes of my lord the king may see it: but why doth my lord the king delight in this thing?" +ነገር ግን የንጉሡ ቃል በኢዮአብና በሠራዊቱ አለቆች ላይ አሸነፈ። ኢዮአብና የሠራዊቱ አለቆችም የእስራኤልን ሕዝብ ይቈጥሩ ዘንድ ከንጉሥ ዘንድ ወጡ።,ወሞአ ቃለ ንጉሥ እምነ ኢዮአብ ወላዕለ መላእክተ ኀይል ወወፅአ ኢዮአብ ወመላእክተ ኀይል እምቅድመ ንጉሥ ከመ ይኈልቁ ሕዝበ እስራኤል ።,"Notwithstanding the king's word prevailed against Joab, and against the captains of the host. And Joab and the captains of the host went out from the presence of the king, to number the people of Israel." +ዮርዳኖስንም ተሻገሩ፤ በጋድ ሸለቆ መካከል ባለችው በኢያዜር ከተማ ቀኝ በኩል በአሮዔር ላይ ሰፈሩ።,ወዐደዉ ዮርዳኖስ ወኀደሩ አሮኤር በየማነ ሀገር እንተ ውስተ ማእከለ ቈላተ ገለአድ ወመንገለ ኤልዮዜር ።,"And they passed over Jordan, and pitched in Aroer, on the right side of the city that lieth in the midst of the river of Gad, and toward Jazer:" +ወደ ገለዓድም ወደ ተባሶን አዳሰይ አገር መጡ፤ ወደ ዳንየዓንም ደረሱ፥ ወደ ሲዶናም ዞሩ፥,ወመጽኡ ውስተ ገለአድ ወውስተ ተባሶን ዘኤስቶን ዘተበሰን ወበጽሑ ውስተ ዳና ወውስተ ይሁዳ ወዖዱ ውስተ ሲዶና ።,"Then they came to Gilead, and to the land of Tahtimhodshi; and they came to Danjaan, and about to Zidon," +ወደ ጢሮስም ምሽግ ወደ ኤዊያውያንና ወደ ከነዓናውያንም ከተሞች ሁሉ መጡ፤ በይሁዳም ደቡብ በኩል በቤርሳቤህ ወጡ።,ወበጽሑ ሶንፌሴ ዘጢሮስ ወኵሉ አህጉረ አዌዎን ወከናኔዎን ወመጽኡ ላዕለ ይሁዳ ወቤርሳቤሕ ።,"And came to the strong hold of Tyre, and to all the cities of the Hivites, and of the Canaanites: and they went out to the south of Judah, even to Beersheba." +በአገሪቱም ሁሉ ላይ ተመላልሰው ከዘጠኝ ወርና ከሀያ ቀን በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።,ወዖዱ ውስተ ኵሉ ምድር ወገብኡ ፈጺሞሙ በ፱አውራኅ ወ፳ጽባሕ ውስተ ኢየሩሳሌም ።,"So when they had gone through all the land, they came to Jerusalem at the end of nine months and twenty days." +ኢዮአብም የሕዝቡን ቁጥር ድምር ለንጉሡ ሰጠ፤ በእስራኤልም ሰይፍ የሚመዝዙ ስምንት መቶ ሺህ ጽኑዓን ሰዎች ነበሩ፤ የይሁዳም ሰዎች አምስት መቶ ሺህ ነበሩ።,ወአግብአ ኢዮአብ ጕልቆሙ ዘአስተፋቀዶሙ ለሕዝብኀበ ንጉሥ ወኮነ እስራኤል ፹፼ዕደወ ኀይል እለ ይጸውሩ ኵናተ ወሰብአ ይሁዳ ፶፼ዕደው መስተቃትላን ።,And Joab gave up the sum of the number of the people unto the king: and there were in Israel eight hundred thousand valiant men that drew the sword; and the men of Judah were five hundred thousand men. +ሕዝቡንም ከቈጠረ በኋላ ዳዊትን ልቡ መታው፤ ዳዊትም እግዚአብሔርን። ባደረግሁት ነገር እጅግ በድያለሁ፤ አሁን ግን፥ አቤቱ፥ ታላቅ ስንፍና አድርጌአለሁና የባሪያህን ኃጢአት ታርቅ ዘንድ እለምንሃለሁ አለው።,ወአሕዘነ ልቦ ዳዊት እምድኅረ ኅ ።,"And David's heart smote him after that he had numbered the people. And David said unto the LORD, I have sinned greatly in that I have done: and now, I beseech thee, O LORD, take away the iniquity of thy servant; for I have done very foolishly." +ዳዊትም ማልዶ በተነሣ ጊዜ፥ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ዳዊት ባለ ራእይ ወደ ነቢዩ ወደ ጋድ እንዲህ ሲል መጣ።,ለቆሙ ለሕዝብ ወይቤሎ ዳዊት ለእግዚአብሔር አበስኩ ፈድፋደ እስመ ገበርኩ ዘንተ ወስረይ ሊተ እግዚኦ ኀጢአትየ እስመ አበድኩ ፈድፋደ ስረይ ሊተ ለገብርከ ።,"For when David was up in the morning, the word of the LORD came unto the prophet Gad, David's seer, saying," +ሂድ ለዳዊት። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሦስት ነገሮች በፊትህ አኖራለሁ፤ አደርግብህ ዘንድ ከእነርሱ አንዱን ምረጥ ብለህ ንገረው አለው።,ወተንሥአ ዳዊት በጽባሕ ወኮነ ��ለ እግዚአብሔር ኀበ ጋድ ነቢይ ራእይ ለኀበ ዳዊት ወይቤሎ ፤ ሖር ንግሮ ለዳዊት ወበሎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ሠለስተአ ግብራተአ አነአ ኣመጽእ ላዕሌከ ወኅረይ ለከ አሐደ እምኔሆሙአ ዘእገብርአ ለከአ ።,"Go and say unto David, Thus saith the LORD, I offer thee three things; choose thee one of them, that I may do it unto thee." +ጋድም ወደ ዳዊት መጥቶ። የሦስት ዓመት ራብ በአገርህ ላይ ይምጣብህን? ወይስ ጠላቶችህ እያሳደዱህ ሦስት ወር ከእነርሱ ትሸሽን? ወይስ የሦስት ቀን ቸነፈር በአገርህ ላይ ይሁን? አሁንም ለላከኝ ምን መልስ እንደምሰጥ አስብና መርምር ብሎ ነገረው።,ወቦአ ጋድ ኀበ ዳዊት ወነገሮ ወይቤሎ ኅረይ ለከ ዘይከውነከ እምይምጻእካ ረኀብ ሠለስተ ዓመተ ውስተ ሀገርካ ወእመ አኮ ፫አውራኀ ትጕየይ ቅድመ ፀርከ ወእሙንቱ ይዴግኑከ ወእምይኩንካ ሠሉሳ መዋዕለ ሞት ውስተ ብሔርከ ፤ ወይእዜኒ ርኢ እንከ ወአእምር ዘከመ እነግሮ ለዘ ለአከኒ ቃለ ።,"So Gad came to David, and told him, and said unto him, Shall seven years of famine come unto thee in thy land? or wilt thou flee three months before thine enemies, while they pursue thee? or that there be three days' pestilence in thy land? now advise, and see what answer I shall return to him that sent me." +ዳዊትም ጋድን። እጅግ ተጨንቄአለሁ፤ ምሕረቱ ብዙ ነውና በእግዚአብሔር እጅ እንውደቅ፤ በሰው እጅ ግን አልውደቅ አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለጋድ ተመንደብኩ እምነ ኵለሄ ፈድፋደ እደቅ ውስተ እደ እግዚአብሔር እስመ ብዙኅ ምሕረቱ ፈድፋደ ወኢእደቅ ውስተ እደ እጓለ እመሕያው ።,"And David said unto Gad, I am in a great strait: let us fall now into the hand of the LORD; for his mercies are great: and let me not fall into the hand of man." +ዳዊትም ቸነፈሩን መረጠ፤ የስንዴም መከር ወራት በሆነ ጊዜ ቸነፈሩ በሕዝቡ መካከል ጀመረ፤ ከሕዝቡም ሰባ ሺህ ሰው ሞተ።,ወኀረየ ሎቱ ዳዊት ሞተ እምነ ነግህ እስከ ጊዜ ምሳሕ ወአኀዞሙ ሞት ለሕዝብ ወሞቱ እምነግህ እስከ ጊዜ ምሳሕ ወሞቱ እምነ ሕዝብ እምነ ዳን እስከ ቤርሳቤሕ ፯፼ብእሲ ።,So the LORD sent a pestilence upon Israel from the morning even to the time appointed: and there died of the people from Dan even to Beersheba seventy thousand men. +የእግዚአብሔርም መልአክ ኢየሩሳሌምን ያጠፋት ዘንድ እጁን በዘረጋ ጊዜ እግዚአብሔር ስለ ክፉው ነገር አዘነ፥ ሕዝቡንም የሚያጠፋውን መልአክ። እንግዲህ በቃህ፤ እጅህን መልስ አለው። የእግዚአብሔርም መልአክ በኢያቡሳዊው በኦርና አውድማ አጠገብ ነበረ።,ወአልዐለ እዴሁ መልአከ እግዚአብሔር ከመ ያጥፍኣ ለኢየሩሳሌም ወተሣሀላ እግዚአብሔር እምነ እኪት ወይቤሎ እግዚአብሔር ለውእቱ መልአክ በዝኀ እንከሰ ይእዜሰ ኅድግ እዴከ ወቆመ መልአከ እግዚአብሔር ኀበ ዐውደ እክል ዘኦርና ኢያቡሳዊ ።,"And when the angel stretched out his hand upon Jerusalem to destroy it, the LORD repented him of the evil, and said to the angel that destroyed the people, It is enough: stay now thine hand. And the angel of the LORD was by the threshingplace of Araunah the Jebusite." +ዳዊትም ሕዝቡን የሚመታውን መልእክ ባየ ጊዜ እግዚአብሔርን። እነሆ፥ እኔ በድያለሁ ጠማማም ሥራ እኔ አድርጌአለሁ፤ እነዚህ በጎች ግን እነርሱ ምን አደረጉ? እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ እንድትሆን እለምንሃለሁ ብሎ ተናገረው።,ወይቤሎ ዳዊት ለውእቱ መልአክ ሶበ ርእዮ እንዘ ይቀሥፎሙ ለሕዝብ ወይቤሎ ናሁ አነ ዘአበስኩ ወአነ ኖላዊ ዘገበርኩ እኩየ ወእሉ አባግዕ ምንተ ገብሩ ወትኩን እዴከ ላዕሌየ ወላዕለ ቤተ አቡየ ።,"And David spake unto the LORD when he saw the angel that smote the people, and said, Lo, I have sinned, and I have done wickedly: but these sheep, what have they done? let thine hand, I pray thee, be against me, and against my father's house." +በዚያም ቀን ጋድ ወደ ዳዊት መጥቶ። ውጣ፥ በኢያቡሳዊው በኦርና አውድማ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሥራ አለው።,ወመጽአ ጋድ ኀበ ዳዊት በይእቲ ዕለት ወይቤሎ ዕረግ ወግበር መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ኀበ ዐውደ እክል ዘኦርናን ኢያቡሳዊ ።,"And Gad came that day to David, and said unto him, Go up, rear an altar unto the LORD in the threshingfloor of Araunah the Jebusite." +ዳዊትም እግዚአብሔር እንዳዘዘው እንደ ጋድ ነገር ወጣ።,ወዐርገ ዳዊት በከመ ይቤሎ ጋድ በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ።,"And David, according to the saying of Gad, went up as the LORD commanded." +ኦርናም ሲመለከት ንጉሡና ባሪያዎቹ ወደ እርሱ ሲመጡ አየ፤ ኦርናም ወጥቶ በንጉሡ ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ተደፋ።,ወሐወጸ ኦርናን ወርእዮ ለንጉሥ ወለደቁ እንዘ የሐውሩ መንገሌሁ ወሰገደ ለንጉሥ በገጹ ውስተ ምድር ።,"And Araunah looked, and saw the king and his servants coming on toward him: and Araunah went out, and bowed himself before the king on his face upon the ground." +ኦርናም። ጌታዬን ንጉሡን ወደ ባሪያው ያመጣው ምክንያት ምንድር ነው? አለ። ዳዊትም። መቅሠፍቱ ከሕዝቡ ላይ ይከለከል ዘንድ አውድማውን ከአንተ ገዝቼ ለእግዚአብሔር መሠዊያ ልሠራ ነው አለው።,ወይቤ ኦርናን ምንተ አምጽኦ ለእግዚእየ ንጉሥ ኀበ ገብሩ ወይቤሎ ዳዊት ከመ እሣየጥ በኀቤከ ዐውደ እክል ከመ እንድቅ መሥዋሰተ ለእግዚአብሔር ወኀደገ ሞት እምሕዝብ ።,"And Araunah said, Wherefore is my lord the king come to his servant? And David said, To buy the threshingfloor of thee, to build an altar unto the LORD, that the plague may be stayed from the people." +ኦርናም ዳዊትን። ጌታዬ ንጉሡ እንደ ወደደ ወስዶ ያቅርብ፤ እነሆ፥ ለሚቃጠል መሥዋዕት በሬዎች፥ ለሚቃጠልም እንጨት የአውድማ ዕቃና የበሬ ቀንበር አለ።,ወይቤሎ ኦርናን ለዳዊት ለይንሣእ እግዚእየ ንጉሥ ዘአደሞ በቅድመ አዕይንቲሁ ወናሁ አልህምትኒ ለመሥዋዕት ወመንኰራኵርኒ ወዕፀዊሆሙ ለአልህምት ።,"And Araunah said unto David, Let my lord the king take and offer up what seemeth good unto him: behold, here be oxen for burnt sacrifice, and threshing instruments and other instruments of the oxen for wood." +ንጉሥ ሆይ፥ ይህን ሁሉ ኦርና ለንጉሡ ይሰጣል አለው፤ ኦርናም ንጉሡን። አምላክህ እግዚአብሔር ይቀበልህ አለው።,ወወሀቦ ኵሎ ኦርናን ለዳዊት ወይቤሎ ኦርናን ለንጉሥ እግዚአብሔር አምላክከ ባረከከ ።,"All these things did Araunah, as a king, give unto the king. And Araunah said unto the king, The LORD thy God accept thee." +ንጉሡም ኦርናን። እንዲህ አይደለም፥ ነገር ግን በዋጋ ከአንተ እገዛለሁ፤ ለአምላኬም ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ያለ ዋጋ አላቀርብም አለው። ዳዊትም አውድማውንና በሬዎቹን በአምሳ ሰቅል ብር ገዛ።,ወይቤሎ ንጉሥ ለኦርናን አልቦ ፤ በሤጥ ዳእሙ እሣየጥ በኀቤከ ወኢይገብር መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር አምላኪየ ዘበከንቱ ወተሣየጠ ዳዊት ውእተ ዐውደ እክል ወአልህምቲሁኒ በብሩር በ፶ሰቅሎን ።,"And the king said unto Araunah, Nay; but I will surely buy it of thee at a price: neither will I offer burnt offerings unto the LORD my God of that which doth cost me nothing. So David bought the threshingfloor and the oxen for fifty shekels of silver." +በዚያም ዳዊት ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ፥ የሚቃጠልና የደኅንነትንም መሥዋዕት አቀረበ። እግዚአብሔርም ስለ አገሪቱ የተለመነውን ሰማ፥ መቅሠፍቱም ከእስራኤል ተከለከለ።,ወነደቀ ዳዊት በህየ ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር ወአዕረገ መሥዋዕተ ሰላም ወወሰከ ሰሎሞን በደኃሪ መዋዕል ዲበ መሥዋዕት እስመ ደቂቅ ውእቱ ይእተ አሚረ ወተሣሀላ እግዚአብሔር ለምድር ወኀደጎሙ ሞት ለእስራኤል ።,"And David built there an altar unto the LORD, and offered burnt offerings and peace offerings. So the LORD was intreated for the land, and the plague was stayed from Israel." +ዳዊትም ከእርሱ ጋር የነበሩትን ሕዝብ ቈጠረ፥ ሻለቆችንና የመቶ አለቆችንም ሾመላቸው።,ወአስተፋቀዶሙ ዳዊት ለሕዝብ እለ ምስሌሁ ወሤመ ላዕሌሆሙ መሳፍንተ ወመኳንንተ ።,"And David numbered the people that were with him, and set captains of thousands and captains of hundreds over them." +ዳዊትም ሕዝቡን ከኢዮአብ እጅ በታች ሲሶውን፥ ከኢዮአብም ���ንድም ከጽሩያ ልጅ ከአቢሳ እጅ በታች ሲሶውን፥ ከጌት ሰውም ከኢታይ እጅ በታች ሲሶውን ሰደደ። ንጉሡም ሕዝቡን። እኔ ደግሞ ከእናንተ ጋር እወጣለሁ አላቸው።,ወፈነዎሙ ዳዊት ለሕዝብ ሣልስተ እዴሆሙ ምስለ ኢዮአብ ወሣልስተ እዴሆሙ ምስለ አቢሳ ወልደ ሶርህያ እኁሁ ለኢዮአብ ወሣልስተ እዴሆሙ ምስለ ሴቲ ጌትያዊ ወይቤሎሙ ዳዊት ለሕዝብ እወፅእ አነሂ ምስሌክሙ ።,"And David sent forth a third part of the people under the hand of Joab, and a third part under the hand of Abishai the son of Zeruiah, Joab's brother, and a third part under the hand of Ittai the Gittite. And the king said unto the people, I will surely go forth with you myself also." +ሕዝቡ ግን። አትወጣም፤ ብንሸሽ ስለ እኛ አያስቡም፤ ከእኛም እኩሌታው ቢሞት ስለ እኛ አያስቡም፤ አንተ ግን ለብቻህ ከእኛ ከአስሩ ሺህ ይልቅ ትበልጣለህ፤ አሁንም በከተማ ተቀምጠህ ብትረዳን ይሻላል አሉ።,ወይቤልዎ ኢትወፅእ እስመ እመቦ ከመ ጐየይነ ኢይትልወነ ልቦሙ እስመ አንተ ከመ ኵልነ ከመ እልፍ ወይእዜኒ ይኄይስነ ሶበ ትሄሉ ለነ ውስተ ሀገር ረዳኢተ ከመ ትርድአነ ።,"But the people answered, Thou shalt not go forth: for if we flee away, they will not care for us; neither if half of us die, will they care for us: but now thou art worth ten thousand of us: therefore now it is better that thou succour us out of the city." +ንጉሡም። መልካም የሚመስላችሁን አደርጋለሁ አላቸው። ንጉሡም በበሩ አጠገብ ቆመ፥ ሕዝቡም ሁሉ መቶ በመቶ ሺህ በሺህ እየሆኑ ወጡ።,ወይቤሎሙ ንጉሥ ኵሎ ዘይኤድመክሙ ቅድመ አዕይንቲክሙ እገብር ወቆመ ንጉሥ ኀበ አንቀጸ ሀገር ወወፅእ ኵሉ ሕዝብ በበ፻ወበበ ፲፻ ።,"And the king said unto them, What seemeth you best I will do. And the king stood by the gate side, and all the people came out by hundreds and by thousands." +ንጉሡም እዮአብንና አቢሳን ኢታይንም። ለብላቴናው ለአቤሴሎም ስለ እኔ ራሩለት ብሎ አዘዛቸው። ንጉሡም ስለአቤሴሎም አለቆቹን ሁሉ ሲያዝዝ ሕዝቡ ሁሉ ሰማ።,ወአዘዞሙ ለኢዮአብ ወለአቢሳ ወለሴቲ እንዘ ይብል መሐኩ ሊተ ወልድየ አበሴሎምሃ ወኵሉ ሕዝብ ሰምዑ እንዘ ይኤዝዞሙ ንጉሥ ለኵሉ መላእክት በእንተ አበሴሎም ።,"And the king commanded Joab and Abishai and Ittai, saying, Deal gently for my sake with the young man, even with Absalom. And all the people heard when the king gave all the captains charge concerning Absalom." +ሕዝቡም በእስራኤል ላይ ወደ ሜዳ ወጣ፤ ሰልፉም በኤፍሬም ሁሉ ውስጥ ሆነ።,ወወፅኡ ኵሉ ሕዝብ ውስተ ገዳም ወተቀበልዎሙ ለእስራኤል ወተቃተልዎሙ በውስተ ሐቅለ ኤፍሬም ።,So the people went out into the field against Israel: and the battle was in the wood of Ephraim; +በዚያም የእስራኤል ሕዝብ በዳዊት ባሪያዎች ፊት ተመቱ፥ በዚያም ቀን ታላቅ ውጊያ በዚያ ሆነ፥ ሃያ ሺህ ሰውም ሞተ።,ወወድቁ በህየ ሰብአ እስራኤል ቅድመ ሰብአ ዳዊት ወኮነ ዐቢየ ቀትለ በይእቲ ዕለት ወሞቱ ፪፼ብእሲ ።,"Where the people of Israel were slain before the servants of David, and there was there a great slaughter that day of twenty thousand men." +ከዚያም ሰልፉ በአገሩ ሁሉ ፊት ላይ ተበተነ፤ በዚያም ቀን ሰይፍ ከዋጠው ሕዝብ ሁሉ ይልቅ ዱር ብዙ ዋጠ።,ወተዘርወ ቀትል ውስተ ኵሉ ምድር ወበዝኁ እለ ሞቱ በበድው እምነ እለ ተቀትሉ በኲናት ይእተ አሚረ ።,For the battle was there scattered over the face of all the country: and the wood devoured more people that day than the sword devoured. +አቤሴሎም ከዳዊት ባሪያዎች ጋር በድንገት ተገናኘ፤ አቤሴሎምም በበቅሎ ተቀምጦ ነበር፥ በቅሎውም ብዙ ቅርንጫፍ ባለው በታላቅ ዛፍ በታች ገባ፥ ራሱም በዛፉ ተያዘ፤ በሰማይና በምድር መካከል ተንጠለጠለ፥ ተቀምጦበትም የነበረ በቅሎ አለፈ።,ወተራከቦሙ አበሴሎም ቅድሜሆሙ ለሰብአ ዳዊት ወአበሴሎምሰ ይጼዐን ውስተ በቅሎ ወቦአ ውእቱ በቅሉ ታሕተ ዕፅ ዐቢይ ወተሰቅለ ርእሶ በዕፅ ወተሰቅለ ማእከለ ሰማይ ወምድር ወኀለፈ በቅል እምታሕቴሁ ።,"And Absalom met the servants of David. And Absalom rode upon a mule, and the mule went under the thick boughs of a great oak, and his head caught hold of the oak, and he was taken up between the heaven and the earth; and the mule that was under him went away." +አንድ ሰውም አይቶ። እነሆ፥ አቤሴሎም በትልቅ ዛፍ ላይ ተንጠልጥሎ አየሁ ብሎ ለኢዮአብ ነገረው።,ጠርእዮ ፩ብእሲ ወአይድዖ ለኢዮአብ ወይቤ ርኢክዎ ለአበሴሎም ኀበ ተሰቅለ ዲበ ዕፅ ።,"And a certain man saw it, and told Joab, and said, Behold, I saw Absalom hanged in an oak." +ኢዮአብም ለነገረው ሰው። እነሆ፥ ካየኸው ለምን ወደ ምድር አልመታኸውም? አስር ብርና አንድ ድግ እሰጥህ ነበር አለው።,ወይቤሎ ኢዮአብ ለውእቱ ብእሲ ዘአይድዖ ናሁ ርኢኮ ለምንት ኢቀተልኮ ውስተ ምድር ወእምወሀብኩከ አነ ፲ብሩረ ወዘትቀንት አሐደ ።,"And Joab said unto the man that told him, And, behold, thou sawest him, and why didst thou not smite him there to the ground? and I would have given thee ten shekels of silver, and a girdle." +ሰውዮውም ኢዮአብን። እኛ ስንሰማ ንጉሡ አንተንና አቢሳን ኢታይንም። ብላቴናውን አቤሴሎምን ማንም እንዳይነካው ተጠንቀቁ ብሎ አዝዞአልና ሺህ ብር በእጄ ላይ ብትመዝን እጄን በንጉሡ ልጅ ላይ ባልዘረጋሁም ነበር።,ወይቤሎ ውእቱ ብእሲ ለኢዮአብ ወሶበ ፲፻ሰቅለ ብሩር ትደሉ ሊተ ውስተ እዴየ እመ ኢያውረድኩ እዴየ ላዕለ ወልደ ንጉሥ እስመ ለሊነ ሰማዕነ በእዘኒነ እንዘ ይኤዝዞሙ ንጉሥ ለአቢሳ ወለሴቲ ወይቤሎሙ ተዐቀቡ ሊተ ወልድየ አበሴሎምሃ ።,"And the man said unto Joab, Though I should receive a thousand shekels of silver in mine hand, yet would I not put forth mine hand against the king's son: for in our hearing the king charged thee and Abishai and Ittai, saying, Beware that none touch the young man Absalom." +እኔ ቅሉ በነብሱ ላይ ብወነጅል ኖሮ ይህ ከንጉሥ ባልተሰወረም፥ አንተም በተነሳህብኝ ነበር አለው።,ኢትግበሩ ላዕለ ነፍሱ ሰይአ ሕሡመ ወኵሉ ቃል ኢይትረሳዕ በኀበ ንጉሥ ወአንተስ ትቀውም ።,"Otherwise I should have wrought falsehood against mine own life: for there is no matter hid from the king, and thou thyself wouldest have set thyself against me." +ኢዮአብም። እኔ ከአንተ ጋር እንዲህ እዘገይ ዘንድ አልችልም ብሎ ሦስት ጦሮች በእጁ ወሰደ፥ አቤሴሎምም ገና በዛፍ ላይ ተንጠልጥሎ ሕያው ሳለ በልቡ ላይ ተከላቸው።,ወይቤ ልኢዮአብ አነ እገብር ዘንተሰ አኮ ከመዝ ዘእነብር ቅድሜከ ወነሥእ ኢዮአብ ፫አሕገ ውስተ እዴሁ ወነደፎ በቱ ለአበሴሎም ውስተ ልቡ እንዘ ዓዲሁ ሕያው ወሀሎ ውስተ ማእከለ ዕፅ ።,"Then said Joab, I may not tarry thus with thee. And he took three darts in his hand, and thrust them through the heart of Absalom, while he was yet alive in the midst of the oak." +አስሩም የኢዮአብ ጋሻ ጃግሬዎች ከበቡት፥ አቤሴሎምንም መትተው ገደሉት።,ወዐገትዎ ፲ደቀ ኢዮአብ እለ ይጸውሩ ንዋየ ሐቅሉ ወረገዝዎ ለአበሴሎም ወቀተልዎ ።,"And ten young men that bare Joab's armour compassed about and smote Absalom, and slew him." +ኢዮአብም ሕዝቡን ከልክሎ ነበርና ቀንደ መለከት ነፋ፥ ሕዝቡም እስራኤልን ከማሳደድ ተመለሰ።,ወአንፍሐ ቀርነ ኢዮአብ ወሜጦሙ ለሕዝብ ከመ ኢይዴግንዎሙ ወኢይቅትልዎሙ ለእስራኤል እስመ መሐኮሙ ለሕዝብ ኢዮአብ ።,"And Joab blew the trumpet, and the people returned from pursuing after Israel: for Joab held back the people." +አቤሴሎምንም ወስደው በዱር ባለ በታላቅ ጕድጓድ ውስጥ ጣሉት፥ እጅግም ታላቅ የሆነ የድንጋይ ክምር ከመሩበት፤ እስራኤልም ሁሉ እያንዳንዱ ወደ ድንኳኑ ሸሸ።,ወነሥኦ ለአበሴሎም ወወገሮ ውስተ ጸድፍ ዐቢይ ውስተ ማዕምቅ ዘውስተ ገዳም ወአቀሙ ህየ ሐውልተ እብን ዐቢይ ጥቀ ወኵሉ ሰብአ እስራኤል ጐዩ ወአተዉ አብያቲሆሙ ።,"And they took Absalom, and cast him into a great pit in the wood, and laid a very great heap of stones upon him: and all Israel fled every one to his tent." +አቤሴሎምም ሕያው ሳለ። ለስሜ መታሰቢያ የሚሆን ልጅ የለኝም ብሎ ሃውልት ወስዶ በንጉሥ ሸለቆ ውስጥ ለራሱ አቁሞ ነበር፤ ሃውልቱንም በስሙ ጠርቶት ነበር፤ እስከ ዛሬም ድረስ የአቤሴሎም መታሰቢያ ተብሎ ይጠራል።,ወአበሴሎምሰ ሞተ ወአቀሙ ላዕሌሁ ሐውልተ ዘእምነ ቁላተ መንግሥት እስመ ይቤ አልቦ ውሉደ እንከ በዘቦቱ ይዜክርዎ ስሞ ወሰመይዋ ለይእቲ ሐውልት እደ አበሴሎም እስከ ዮም ።,"Now Absalom in his lifetime had taken and reared up for himself a pillar, which is in the king's dale: for he said, I have no son to keep my name in remembrance: and he called the pillar after his own name: and it is called unto this day, Absalom's place." +የሳዶቅ ልጅ አኪማኣስ ግን። እግዚአብሔር ጠላቶቹን እንደተበቀለለት ሮጬ ለንጉሥ የምሥራች ልንገር አለ።,ወይቤ አኪማሐስ እሩጽኑ ወእዜንዎ ለንጉሥ ከመ ፈትሐ ሎቱ እግዚአብሔር እምነ እደ ፀሩ ።,"Then said Ahimaaz the son of Zadok, Let me now run, and bear the king tidings, how that the LORD hath avenged him of his enemies." +ኢዮአብም። በሌላ ቀን እንጂ ዛሬ ወሬ አትናገርም፤ የንጉሥ ልጅ ሞቶአልና ዛሬ ወሬ አትናገርም አለው።,ወይቤሎ ኢዮአብ ኢኮንከ ብእሴ ዜና አንተ ዮም በዛቲ ዕለት ወኢትዜኑ በእንተ ወልደ ንጉሥ ከመ ሞተ ።,"And Joab said unto him, Thou shalt not bear tidings this day, but thou shalt bear tidings another day: but this day thou shalt bear no tidings, because the king's son is dead." +ኢዮአብም ኵሲን። ሂድ ያየኸውንም ለንጉሡ ንገር አለው። ኵሲም ለኢዮአብ እጅ ነስቶ ሮጠ።,ወይቤሎ ኢዮአብ ለኵሲ ሖር ወዜንዎ ለንጉሥ ኵሎ ዘርኢከ ወሰገደ ኵሲ ለኢዮአብ ወወፅአ ።,"Then said Joab to Cushi, Go tell the king what thou hast seen. And Cushi bowed himself unto Joab, and ran." +ዳግመኛም የሳዶቅ ልጅ አኪማአስ ኢዮአብን። የሆነ ሆኖ ኵሲን ተከትዬ፥ እባክህ፥ ልሩጥ አለው። ኢዮአብም። ልጄ ሆይ፥ መልካም ወሬ የምትወስድ አይደለህምና ትሮጥ ዘንድ ለምን ትወድዳለህ? አለ።,ወደገመ ብሂሎቶ አኪማሐስ ወልደ ሳዶቅ ለኢዮአብ እሩጽኑ አነኒ ወእትልዎ ለኵሲ ወይቤሎ ኢዮአብ ለምንት ለከ ትረውጽ ወልድየ ግባእ እስመ ኢትከውነከ ዛቲ ዜና ለበቍዒትከ እመ ሖርከ ።,"Then said Ahimaaz the son of Zadok yet again to Joab, But howsoever, let me, I pray thee, also run after Cushi. And Joab said, Wherefore wilt thou run, my son, seeing that thou hast no tidings ready?" +እርሱም። እኔ ብሮጥ ምን ይገድዳል? አለ። እርሱም። ሩጥ አለው። አኪማአስም በሜዳው መንደር በኩል ሮጠ፥ ኵሲንም ቀደመው።,ወይቤሎ ወምንትኑ እመ ሮጽኩ ወይቤሎ ኢዮአብ ሩጽ ወሮጸ አኪማሐስ ፍኖተ ኬርቃ ወተዐደዎ ለኵሲ ።,"But howsoever, said he, let me run. And he said unto him, Run. Then Ahimaaz ran by the way of the plain, and overran Cushi." +ዳዊትም በሁለት በር መካከል ተቀምጦ ነበር፤ ዘበኛውም በቅጥሩ ላይ ወዳለው ወደ በሩ ሰገነት ወጣ፥ ዓይኑንም አቅንቶ ብቻውን የሚሮጥ ሰው አየ።,ወዳዊትሰ ይነብር ማእከለ ክልኤ ኆኀት ወዐርገ ናሕሰ ዘይሬኢ ዲበ ተድባበ ዴዴ ወአልዐለ ዐይኖ ወይሬኢ ወናሁ ብእሲ ይረውጽ ባሕቲቱ ቅድሜሁ ።,"And David sat between the two gates: and the watchman went up to the roof over the gate unto the wall, and lifted up his eyes, and looked, and behold a man running alone." +ዘበኛውም ለንጉሡ ሊነግረው ጮኸ። ንጉሡም። ብቻውን እንደሆነ በአፉ ወሬ ይኖራል አለ።,ወጸርኀ ውእቱ ዘይሬኢ ወአይድዖ ለንጉሥ ወይቤሎ ንጉሥ አመሰ ባሕቲቱ ውእቱ ዜናቦ ምስሌሁ ወይረውጽ ወእንዘ ይረውጽ ቀርበ ።,"And the watchman cried, and told the king. And the king said, If he be alone, there is tidings in his mouth. And he came apace, and drew near." +እርሱም ፈጥኖ ቀረበ። ዘበኛውም ሌላ ሰው ሲሮጥ አየ፤ ዘበኛውም ለደጅ ጠባቂው ጮኾ። እነሆ፥ ብቻውን የሚሮጥ ሌላ ሰው አየሁ አለ። ንጉሡም። እርሱ ደግሞ ወሬ ይዞ ይሆናል አለ።,ወዓዲ ርእየ ውእቱ ዘይሔውጽ ካልአ ብእሴ እንዘ ይረውጽ ወጸርኀ ውእቱ ዘይሔውጽ እመልዕልተ ዴዴ ወይቤ ናሁ ብእሲ ካልእ ይረውጽ ባሕቲቱ ወይቤ ንጉሥ ወዝንቱኒ ዜና መጽአ ።,"And the watchman saw another man running: and the watchman called unto the porter, and said, Behold another man running alone. And the king said, He also bringeth tidings." +ዘበኛውም። የፊተኛው ሩጫ እንደ ሳዶቅ ልጅ እንደ አኪማአስ ሩጫ ይመስላል አለ፤ ንጉሡም። እርሱ መልካም ሰው ነው፥ መልካምም ወሬ ያመጣል አለ።,ወይቤ ውእቱ ዘይሔውጽ አንሰ እሬኢ ሩጸቱ ለቀዳማዊ ከመ ሩጸተ አኪማሐስ ወልደ ሳዶቅ ወይቤ ንጉሥ ብእሲ ቡሩክ ውእቱ ወበእንተ ዜና ሠናይ ይመጽእ ።,"And the watchman said, Me thinketh the running of the foremost is like the running of Ahimaaz the son of Zadok. And the king said, He is a good man, and cometh with good tidings." +አኪማአስም ጮኾ ንጉሡን። ሁሉ ደህና ሆኖአል አለው። በንጉሡም ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ተደፍቶ። በንጉሡ በጌታዬ ላይ እጃቸውን ያነሱትን ሰዎች አሳልፎ የሰጠ አምላክህ እግዚአብሔር ይመስገን አለ።,ወጸርኀ አኪማሐስ ወይቤሎ ለንጉሥ ሰላም ለከ ወሰገደ ሎቱ ለንጉሥ በገጹ ውስተ ምድር ወይቤሎ ይትባረክ እግዚአብሔር አምላክከ ዘዐፀዎሙ ለዕደው እለ ይጸልኡ እደዊሆሙ በእንተ እግዚእየ ንጉሥ ።,"And Ahimaaz called, and said unto the king, All is well. And he fell down to the earth upon his face before the king, and said, Blessed be the LORD thy God, which hath delivered up the men that lifted up their hand against my lord the king." +ንጉሡም። ብላቴናው አቤሴሎም ደህና ነውን? አለ። አኪማአስም። ኢዮአብ እኔን ባሪያህንና የንጉሡን ባሪያ በላከ ጊዜ ትልቅ ሽብር አይቻለሁ፥ ምን እንደሆነ ግን አላወቅሁም ብሎ መለሰለት።,ወይቤሎ ንጉሥ ዳኅንኑ ወልድየ አበሴሎም ወይቤሎ አኪማሐስ ርኢኩ ብዙኀ ሰብአ ከመ ይፌኑ ገብረ ንጉሥ ኢዮአብ ወገብርከሰ ኢያእመርኩ ምንተ ኮነ በህየ ።,"And the king said, Is the young man Absalom safe? And Ahimaaz answered, When Joab sent the king's servant, and me thy servant, I saw a great tumult, but I knew not what it was." +ንጉሡም። ፈቀቅ ብለህ ቁም አለ፤ እርሱም ፈቀቅ ብሎ ቆመ።,ወይቤሎ ንጉሥ ሖር ወቁም ዝየ ወተግኅሠ ወቆመ ።,"And the king said unto him, Turn aside, and stand here. And he turned aside, and stood still." +እነሆም፥ ኵሲ መጣ፤ ኵሲም። እግዚአብሔር በላይህ የተነሡትን ሁሉ ዛሬ እንደተበቀለልህ ለጌታዬ ለንጉሡ ወሬ አምጥቻለሁ አለ።,ወበጽሐ ኵሲ ወይቤሎ ለንጉሥ ይዜንዎ ለእግዚእየ ንጉሥ ከመ ፈትሐ ሎቱ እግዚአብሔር እምእደ ኵሎሙ እለ ይትነሥኡ ላዕሌሁ ።,"And, behold, Cushi came; and Cushi said, Tidings, my lord the king: for the LORD hath avenged thee this day of all them that rose up against thee." +ንጉሡም ኵሲን። ብላቴናው አቤሴሎም ደህና ነውን? አለው። ኵሲም። የጌታዬ የንጉሡ ጠላቶች፥ በክፉም የተነሡብህ ሁሉ እንደዚያ ብላቴና ይሁኑ ብሎ መለሰለት።,ወይቤሎ ንጉሥ ዳኅንኑ ወልድየ አበሴሎም ወይቤሎ ኵሲ ከመ ወልድከ ለይኩኑ ጸላእቱ ለእግዚእየ ንጉሥ ወኵሎሙ እለ ይትነሥኡ ላዕሌሁ ለእኪት ።,"And the king said unto Cushi, Is the young man Absalom safe? And Cushi answered, The enemies of my lord the king, and all that rise against thee to do thee hurt, be as that young man is." +ንጉሡም እጅግ አዘነ፥ በበሩም ላይ ወዳለችው ቤት ወጥቶ አለቀሰ፤ ሲሄድም። ልጄ አቤሴሎም ሆይ፥ ልጄ፥ ልጄ አቤሴሎም ሆይ፥ በአንተ ፋንታ ሞቼ ኖሮ ቢሆን፥ ልጄ አቤሴሎም፥ ልጄ ሆይ ይል ነበር። ች,ወደንገፀ ንጉሥ ወዐርገ ውስተ ጽርሑ ዘመልዕልተ ዴዴ ወበከየ ወከመዝ ይብል እንዘ የሐውር ወልድየ አበሴሎም ወልድየ አበሴሎም መኑ እምረሰየኒ ሊተ ከመ አነ እሙት ህየንቴከ ወአነ ቤዛከ ለእኩን ወልድየ አበሴሎም ።,"And the king was much moved, and went up to the chamber over the gate, and wept: and as he went, thus he said, O my son Absalom, my son, my son Absalom! would God I had died for thee, O Absalom, my son, my son!" +ኢዮአብም ንጉሡ ስለ አቤሴሎም እንዳለቀሰና ዋይ ዋይ እንዳለ ሰማ።,ወይቤልዎ ለኢዮአብ ይበኪ ንጉሥ ወይላሕዎ ለአበሴሎም ።,"And it was told Joab, Behold, the king weepeth and mourneth for Absalom." +በዚያም ቀን። ንጉሡ ስለ ልጁ አዘነ ሲባል ሕዝቡ ሰምቶአልና የዚያ ቀን ድል በሕዝቡ ሁሉ ዘንድ ወደ ኀዘን ተለወጠ።,ወገብአት ላሐ ሕይወቶሙ ለኵሉ ሕዝ��� ይእተ አሚረ እስመ ሰምዑ ሕዝብ ይእተ አሚረ እንዘ ይብሉ ይቴክዝ ንጉሥ በእንተ ወልዱ አበሴሎም ።,And the victory that day was turned into mourning unto all the people: for the people heard say that day how the king was grieved for his son. +ሕዝቡም ከሰልፍ የሸሸ ሕዝብ አፍሮ ወደ ኋላው እንዲል በዚያ ቀን ወደ ከተማ ተሰርቆ ገባ።,ወይሰረቁ ሕዝብ ይእተ አሚረ ከመ ይባኡ ውስተ ሀገር ከመ ይሰረቅ ሕዝብ ዘየኀፍር ሶበ ይነትዕ በውስተ ቀትል ።,"And the people gat them by stealth that day into the city, as people being ashamed steal away when they flee in battle." +ንጉሡም ፊቱን ሸፈነ፥ ንጉሡም በታላቅ ድምፅ። ልጄ አቤሴሎም ሆይ፥ ልጄ አቤሴሎም፥ ልጄ ሆይ እያለ ይጮኽ ነበር።,ወንጉሥሰ ተከድነ ገጾ ወጸርኀ በዐቢይ ቃል ወይቤ ወልድየ አበሴሎም ወልድየ ።,"But the king covered his face, and the king cried with a loud voice, O my son Absalom, O Absalom, my son, my son!" +ኢዮአብም ወደ ንጉሡ ወደ ቤት ገብቶ እንዲህ አለ። ዛሬ ነፍስህንና የወንዶችና የሴቶች ልጆችህን ነፍስ የሚስቶችህንና የቁባቶችህን ነፍስ ያዳኑትን የባሪያዎችህን ሁሉ ፊት ዛሬ አሳፍረሃል፤,ወይቤሎ ኢዮአብ ለንጉሥ በዊኦ ኀቤሁ ውስተ ቤቱ አስተኀፈርከ ገጸ ኵሉ አግብርቲከ እለ አድኀኑከ ዮም ወነፍሰ ደቂቅከኒ ወአዋልድከኒ ወነፍሰ አንስቲያከኒ ወዕቁባቲከኒ ።,"And Joab came into the house to the king, and said, Thou hast shamed this day the faces of all thy servants, which this day have saved thy life, and the lives of thy sons and of thy daughters, and the lives of thy wives, and the lives of thy concubines;" +አንተ የሚጠሉህን ትወድዳለህ፥ የሚወድዱህንም ትጠላለህ። መሳፍንትህንና ባሪያዎችህን እንዳታስብ ዛሬ ገልጠሃል፤ ዛሬ ሁላችን ሞተን ቢሆን ኖር አቤሴሎምም ድኖ ቢሆን ኖሮ ደስ ያሰኘህ እንደ ነበረ ዛሬ አያለሁ።,እስመ ታፈቅሮሙ ለእለ ይጸልኡከ ወትጸልኦሙ ለእለ ያፈቅሩከ ወእብለከ ዮም ከመ ኢይበቍዑ መላእክቲከ ወደቅከ ፤ ኢታአምርሁ ከመ ሶበ አበሴሎም ሐይወ ዮም እምኮነ ንሕነ ኵልነ አብድንተ እስመ ይረትዐከ ከማሁ ለከ ።,"In that thou lovest thine enemies, and hatest thy friends. For thou hast declared this day, that thou regardest neither princes nor servants: for this day I perceive, that if Absalom had lived, and all we had died this day, then it had pleased thee well." +አሁን እንግዲህ ተነሥተህ ውጣ፥ ለባሪያዎችህም የሚያጽናናቸውን ነገር ተናገራቸው፤ ያልወጣህ እንደ ሆነ ግን አንድ ሰው ከአንተ ጋር በዚህች ሌሊት እንዳይቀር በእግዚአብሔር እምላለሁ፤ ይህም ከብላቴናነትህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ካገኘህ ክፉ ነገር ሁሉ ይልቅ ታላቅ መከራ ይሆንብሃል።,ወይእዜኒ ተንሥእ ወሖር ወንብቦሙ ለአግብርቲከ ዘይበውእ ውስተ ልቦሙ እስመ መሐልኩ በእግዚአብሔር ከመ እመ ኢወፃእከ ዮም ኀቤሆሙ ከመ አልቦ ዘይበይት ምስሌከ ወኢአሐዱ ብእሲ በዛቲ ሌሊት ወአእምር እንከ ለሊከ ከመ ተአክየከ ዛቲ እምነ እንታክቲ እኪት እንተ ረከበተከ እምንእስከ እስከ ይእዜ ።,"Now therefore arise, go forth, and speak comfortably unto thy servants: for I swear by the LORD, if thou go not forth, there will not tarry one with thee this night: and that will be worse unto thee than all the evil that befell thee from thy youth until now." +ንጉሡም ተነሥቶ በበሩ ተቀመጠ፤ ሕዝቡም ሁሉ ንጉሡ በበሩ እንደ ተቀመጠ ሰማ፤ ሕዝቡም ሁሉ ወደ ንጉሡ ፊት መጣ። እስራኤልም እያንዳንዱ ወደ ድንኳኑ ሸሽቶ ነበር።,ወተንሥአ ንጉሥ ወነበረ ውስተ አንቀጽ ወእይድዕዎሙ ለኵሉ ሕዝብ ወይቤልዎሙ ናሁ ንጉሥ ይነብር ውስተ እንቀጽ ወቦኡ ኵሉ ሕዝብ ቅድመ ንጉሥ ፤ ሰብአ እስራኤል ጐዩ ወአተዉ ውስተ አብያቲሆሙ ።,"Then the king arose, and sat in the gate. And they told unto all the people, saying, Behold, the king doth sit in the gate. And all the people came before the king: for Israel had fled every man to his tent." +ሕዝቡም ሁሉ በእስራኤል ነገድ ሁሉ ውስጥ። ንጉሡ ከጠላቶቻችን እጅ ታድጎናል፥ ከፍልስጥኤማውያንም እጅ አድኖናል፤ አሁንም ስለ አቤሴሎም ከአገር ሸሽቶአል።,ወአንገለጉ ኵሉ ሕዝብ ወኵሉ ነገደ እስራኤል ወይቤሉ ዳዊት ንጉሥ አድኀነነ እምነ እደ ኵሉ ፀርነ ወውእቱ አድኀነነ እምነ እዴሆሙ ለኢሎፍሊ ወይእዜኒ ጐየ ወተኀጥአ እምነ ብሔር ወወፅአ እምነ መንግሥት ።,"And all the people were at strife throughout all the tribes of Israel, saying, The king saved us out of the hand of our enemies, and he delivered us out of the hand of the Philistines; and now he is fled out of the land for Absalom." +በላያችን እንዲሆን የቀባነው አቤሴሎም በሰልፍ ሞቶአል፤ አሁንም እንግዲህ ንጉሡን ለመመለስ ስለምን ዝም ትላላችሁ? እያለ እርስ በርሱ ይከራከር ነበር።,ወቀባእናሁ ለአበሴሎም ለነ ወሞተ ዘውስተ ቀትል ወይእዜኒ ለምንት ታረምሙ ከመ ኢታግብእዎ ለንጉሥ ።,"And Absalom, whom we anointed over us, is dead in battle. Now therefore why speak ye not a word of bringing the king back?" +ንጉሡም ዳዊት ለካህናቱ ለሳዶቅና ለአብያታር ልኮ እንዲህ አላቸው። ለይሁዳ ሽማግሌዎች እንዲህ ብላችሁ ተናገሩአቸው። የእስራኤል ሁሉ ነገር ወደ ንጉሡ ደርሶአልና ንጉሡን ወደ ቤቱ ከመመለስ ስለ ምን ዘገያችሁ?,ወለአከ ዳዊት ንጉሥ ኀበ ሳዶቅ ወአብያታር ካህናት እንዘ ይብል በልዎሙአ ለሊቃናተ ይሁዳ እንዘ ትብሉአ ለምንትአ ትዴኀሩአ አንትሙአ ከመአ ኢታግብእዎአ ለንጉሥአ ውስተአ ቤቱአ ።,"And king David sent to Zadok and to Abiathar the priests, saying, Speak unto the elders of Judah, saying, Why are ye the last to bring the king back to his house? seeing the speech of all Israel is come to the king, even to his house." +እናንተ ወንድሞቼ፥ የአጥንቴ ፍላጭና የሥጋዬ ቍራጭ ናችሁ፤ እናንተ ንጉሡን ከመመለስ ስለ ምን ዘገያችሁ?,ወበእንተ አሜሳይኒ ካህን ይቤ በልዎአ አኮኑአ ዐፅምየአ ወሥጋየአ ወይእዜኒአ ከመዝእ ለይረስየኒአ እግዚአብሔርአ ወከመዝአ ለይቅትለኒአ ከመአ ዳእሙአ መልአከአ ኀይልአ አንተአ ቅድሜየአ በኵሉአ መዋዕልአ ህየንተ ኢዮአብ ።,"Ye are my brethren, ye are my bones and my flesh: wherefore then are ye the last to bring back the king?" +ለአሜሳይም። አንተ የአጥንቴ ፍላጭና የሥጋዬ ቍራጭ አይደለህምን? በዘመንህም ሁሉ በኢዮአብ ፋንታ በፊቴ የሠራዊት አለቃ ሳትሆን ብትቀር እግዚአብሔር ይህን ያድርግብኝ ይህንም ይጨምርብኝ በሉት።,ወሜጦሙ ልቦሙ ለኵሉ ይሁዳ ከመዘ ፩ብእሲ ወለአኩ ኀበ ንጉሥ እንዘ ይብሉ እቱአ ወኵሉአ ደቂቅከአ ወአግብርቲከእ ።,"And say ye to Amasa, Art thou not of my bone, and of my flesh? God do so to me, and more also, if thou be not captain of the host before me continually in the room of Joab." +የይሁዳንም ሰዎች ሁሉ ልብ እንደ አንድ ሰው ልብ አድርጎ አዘነበለ፤ ወደ ንጉሡም ልከው። አንተ ከባሪያዎችህ ሁሉ ጋር ተመለስ አሉት።,ወገብአ ንጉሥ ወበጽሐ ኀበ ዮርዳኖስ ወመጽኡ ሰብአ ይሁዳ ውስተ ገልገላ ከመ ይሖሩ ይትቀበልዎ ለንጉሥ ወከመ ያዕድውዎ ለንጉሥ ዮርዳኖስ ።,"And he bowed the heart of all the men of Judah, even as the heart of one man; so that they sent this word unto the king, Return thou, and all thy servants." +ንጉሡም ተመልሶ እስከ ዮርዳኖስ ድረስ መጣ። የይሁዳ ሰዎች ንጉሡን ሊቀበሉ ንጉሡንም ዮርዳኖስን ሊያሻግሩ ወደ ጌልገላ መጡ።,ወአፍጠነ ሳሚ ወልደ ጌራ ወልደ ኢየሜን ዘእምነ ባቱሪ ወወረደ ምስለ ሰብአ ይሁዳ ወተቀበሎ ለዳዊት ንጉሥ ፤,"So the king returned, and came to Jordan. And Judah came to Gilgal, to go to meet the king, to conduct the king over Jordan." +ከብራቂምም አገር የነበረው ብንያማዊው የጌራ ልጅ ሳሚ ከይሁዳ ሰዎች ጋር ዳዊትን ሊቀበል ፈጥኖ ወረደ።,ወ፲፻ብእሲ ምስሌሁ እምነ ብንያም ወሲባ ገብረ ቤተ ሳኦል ወ፲ወ፭ብእሲ ምስሌሁ ወ፳አግብርቲሁ ምስሌሁ ወአርትዑ ላዕለ ዮርዳኖስ መንገለ ቅድመ ንጉሥ ።,"And Shimei the son of Gera, a Benjamite, which was of Bahurim, hasted and came down with the men of Judah to meet king David." +ከእርሱም ጋር ብንያማውያን የሆኑ ሺህ ሰዎች ነበሩ፥ የሳኦልም ቤት ባሪያ ሲባ ከእ���ሱም ጋር አሥራ አምስቱ ልጆችና ሀያው ባሪያዎች ነበሩ፤ በንጉሡም ፊት ፈጥነው ዮርዳኖስን ተሻገሩ።,ወገብሩ ግብሮሙ በዘ ያዐድውዎ ለንጉሥ ወዐደዉ ማዕዶተ ከመ ያንሥኡ ቤተ ንጉሥ ወከመ ይግበሩ ዘከመ ይረትዕ በቅድሜሁ ወሳሚሰ ወልደ ጌራ ወድቀ በገጹ ቅድመ ንጉሥ እንዘ የዐዱ ዮርዳኖስ ።,"And there were a thousand men of Benjamin with him, and Ziba the servant of the house of Saul, and his fifteen sons and his twenty servants with him; and they went over Jordan before the king." +ታንኳውም የንጉሥን ቤተ ሰብ ያሻግር ዘንድ ንጉሡም ደስ ያሰኘውን ያደርግ ዘንድ ይሸጋገር ነበር። ንጉሡም ዮርዳኖስን ከተሻገረ በኋላ የጌራ ልጅ ሳሚ በፊቱ ተደፋ።,ወይቤሎ ለንጉሥ ኢትረሲ ሊተ እግዚእየ ጌጋየ ወኢትዝክር ኵሎ ዘአበሰ ለከ ገብርከ እመ ይወፅእ እግዚእየ እምነ ኢየሩሳሌም ወኢትዕቀቦ ሊተ እግዚእየ ንጉሥ ውስተ ልብከ ።,"And there went over a ferry boat to carry over the king's household, and to do what he thought good. And Shimei the son of Gera fell down before the king, as he was come over Jordan;" +ንጉሡንም። ጌታዬ ሆይ፥ ኃጢአቴን አትቍጠርብኝ፤ ጌታዬ ንጉሡ፥ ከኢየሩሳሌም በወጣህ ቀን ባሪያህ የበደልሁህን አታስብብኝ፥ ንጉሡም በልቡ አያኑረው።,እለመ አእመረ ገብርከ ከመ አነ አበስኩ ናሁ አነ መጻእኩ ቀደምኩ እምነ ኵሉ ቤተ ዮሴፍ ከመ እረድ ወእትቀበሎ ለእግዚእየ ንጉሥ ።,"And said unto the king, Let not my lord impute iniquity unto me, neither do thou remember that which thy servant did perversely the day that my lord the king went out of Jerusalem, that the king should take it to his heart." +ባሪያህ በደለኛ እንደ ሆንሁ አውቄአለሁና እነሆ፥ ከዮሴፍ ቤት ሁሉ አስቀድሜ ዛሬ መጣሁ፥ ጌታዬንም ንጉሡን ልቀበል ወረድሁ አለው።,ወተሠጥዎ አቢሳ ወልደ ሶርህያ ወይቤ ዝንቱኒ እንከ ኢይመውት ሳሚ ዘረገሞ ለመሲሐ እግዚአብሔር ።,"For thy servant doth know that I have sinned: therefore, behold, I am come the first this day of all the house of Joseph to go down to meet my lord the king." +የጽሩያ ልጅ አቢሳ ግን። ሳሚ እግዚአብሔር የቀባውን ሰድቦአልና ሞት የተገባው አይደለምን? አለ።,ወይቤሎ ዳዊት ሚሊተ ወለክሙ ደቂቀ ሶርህያ ከመ ትኩኑኒ ዮም መስሕታነ ፤ ዮምሰ አልቦ ዘይመውት ዘውስተ እስራኤል ወኢ፩ብእሲ እስመ ኢያአምር እመ ዮጊ ዮም እነግሥ ለእስራኤል ።,"But Abishai the son of Zeruiah answered and said, Shall not Shimei be put to death for this, because he cursed the LORD'S anointed?" +ዳዊትም። እናንተ የጽሩያ ልጆች፥ እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? ዛሬ ስለ ምን ጠላቶች ትሆኑብኛላችሁ? ዛሬስ በእስራኤል ዘንድ ሰው ሊሞት ይገባልን? ዛሬስ በእስራኤል ላይ እንደ ነገሥሁ አላወቅሁምን? አለ።,ወይቤሎ ንጉሥ ለሳሚ ኢትመውት ወመሐለ ሎቱ ንጉሥ ።,"And David said, What have I to do with you, ye sons of Zeruiah, that ye should this day be adversaries unto me? shall there any man be put to death this day in Israel? for do not I know that I am this day king over Israel?" +ንጉሡም ሳሚን። አትሞትም አለው። ንጉሡም ማለለት።,ወሜንፌቦስቴ ወልደ ሳኦል ወረደ ወተቀበሎ ለንጉሥ ወኢተፈወሰ አእጋሪሁ ወኢተጸፍረ ሠኢተላጸየ ወኢሐፀበ አልባሲሁ እምአመ ወፅአ ንጉሥ እስከ ይእቲ ዕለት እንተ አመ በጽሐ በሰላም ።,"Therefore the king said unto Shimei, Thou shalt not die. And the king sware unto him." +የሳኦልም ልጅ ሜምፊቦስቴ ንጉሡን ሊቀበል ወረደ፤ ንጉሡም ከሄደ ጀምሮ በደኅና እስከ ተመለሰበት ቀን ድረስ እግሩን አልጠገነም፥ ጢሙንም አልቈረጠም፥ ልብሱንም አላጠበም ነበር።,ወእምዝ አመ በጽሐ ውስተ ኢየሩሳሌም ወረደ ወተቀበሎ ለንጉሥ ወይቤሎ ንጉሥ በእፎ ከመ ኢመጻእከ ምስሌየ ሜንፎብስቴ ።,"And Mephibosheth the son of Saul came down to meet the king, and had neither dressed his feet, nor trimmed his beard, nor washed his clothes, from the day the king departed until the day he came again in peace." +ንጉሡም ሊቀበለው ከኢየሩሳሌም በመጣ ጊዜ ንጉሡ። ሜምፊቦስቴ ሆይ፥ ከእኔ ጋር ስለ ምን አልወጣህም? አለው።,ወይቤሎ ሜንፎብስቴ እግዚእየ ንጉሥ ገብርየ አስተሐቀረኒ እስመ ይቤሎ ቍልዔከ ረኀን ሊተ እድግትየ ወእፀዐና ወእሖር ምስለ ንጉሥ እስመ ጽውስ ገብርከ እገሪሁ ።,"And it came to pass, when he was come to Jerusalem to meet the king, that the king said unto him, Wherefore wentest not thou with me, Mephibosheth?" +እርሱም መልሶ አለ። ጌታዬን፥ ንጉሥ ሆይ፥ ባሪያዬ አታለለኝ፤ እኔ ባሪያህ አንካሳ ነኝና። ከንጉሥ ጋር እሄድ ዘንድ የምቀመጥበትን አህያ ልጫን አልሁት።,ወይሖር ገብርከ ምስለ እግዚኡ ምስለ ንጉሥ ወእግዚእየሰ ንጉሥ ገብረ ሠናየ ላዕሌየ ከመ መልአከ እግዚአብሔር እግዚእየ ንጉሥ ወግበር ዘሠናይ ቅድመ አዕይንቲከ ።,"And he answered, My lord, O king, my servant deceived me: for thy servant said, I will saddle me an ass, that I may ride thereon, and go to the king; because thy servant is lame." +እርሱም እኔን ባሪያህን ለጌታዬ ለንጉሡ አማ፤ አንተ ጌታዬ ንጉሥ ግን እንደ እግዚአብሔር መልአክ ነህ፤ ደስም ያሰኘህን አድርግ።,እስመ ኢኮነ ኵሉ ቤተ አቡየ እንበለ ዕደወ ሞት እሙንቱ በኀበ እግዚእየ ንጉሥ ወረሰይኮ ለገብርከ ምስለ እለ ይበልዑ ማእድከ ወምንት ብየ እንከ ዘእብል ወበዘ እጸርኅ ኀበ ንጉሥ ።,And he hath slandered thy servant unto my lord the king; but my lord the king is as an angel of God: do therefore what is good in thine eyes. +የአባቴ ቤት ሁሉ በጌታዬ በንጉሡ ዘንድ ሞት የሚገባቸው ነበሩ፤ አንተ ግን እኔን ባሪያህን በገበታህ በሚበሉ መካከል አስቀመጥኸኝ፤ ለንጉሥ ደግሞ ለመናገር ምን መብት አለኝ?,ወይቤሎ ንጉሥ ለምንት ለከ እንከ ዓዲ ታዐቢ ነቢበ ፤ እቤለከ አንተ ወሲባ ተካፈሉ ሐቅሎ ለአቡከ ።,For all of my father's house were but dead men before my lord the king: yet didst thou set thy servant among them that did eat at thine own table. What right therefore have I yet to cry any more unto the king? +ንጉሡም። ነገርህን ለምን ታበዛለህ? አንተና ሲባ እርሻውን ትካፈሉ ዘንድ ብያለሁ አለው።,ወይቤሎ ሜንፎብስቴ ለንጉሥ ወኵሎሂ ለይንሣእ እምድኅረሰ አተወ እግዚእየ ንጉሥ ውስተ ቤቱ በሰላም ።,"And the king said unto him, Why speakest thou any more of thy matters? I have said, Thou and Ziba divide the land." +ሜምፊቦስቴም ንጉሡን። ጌታዬ ንጉሡ በደኅና ወደ ቤቱ ከተመለሰ እርሱ ሁሉን ይውሰደው አለው።,ወቤርዜሊ ገላአዳዊ ወረደ እምነ ሮጌሊም ወዐደወ ዮርዳኖስ ምስለ ንጉሥ ።,"And Mephibosheth said unto the king, Yea, let him take all, forasmuch as my lord the king is come again in peace unto his own house." +ገለዓዳዊውም ቤርዜሊ ከሮግሊም ወረደ፤ ሊሸኘውም ከንጉሡ ጋር ዮርዳኖስን ተሻገረ።,ወበርዜሊሰ ብእሲ ልሂቅ ውእቱ ፈድፋደ ወልደ ፹ዓም ውእቱ ወውእቱሰ ሴሰዮ ለንጉሥ አመ ነበረ ውስተ ምናሔም እስመ ብእሲ ዐቢይ ውእቱ ጥቀ ።,"And Barzillai the Gileadite came down from Rogelim, and went over Jordan with the king, to conduct him over Jordan." +ቤርዜሊም እጅግ ያረጀ የሰማንያ ዓመት ሽማግሌ ነበረ፤ እጅግም ትልቅ ሰው ነበረና ንጉሡ በመሃናይም ሳለ ይቀልበው ነበር።,ወይቤሎ ንጉሥ ለቤርዜሊ አንተ ተዐዱ ምስሌየ ዮርዳኖስ ወእሴስዮ ለርሥኣንከ ምስሌየ ቟ኢየሩሳሌም ።,"Now Barzillai was a very aged man, even fourscore years old: and he had provided the king of sustenance while he lay at Mahanaim; for he was a very great man." +ንጉሡም ቤርዜሊን። በኢየሩሳሌም እቀልብህ ዘንድ ከእኔ ጋር እለፍ አለው።,ወይቤሎ ቤርዜሊ ለንጉሥ ሚመጠነ ተረፈኒ መዋዕል ሕይወትየ ዘላዕሌየ ከመ እዕረግ ምስለ ንጉሥ ኢየሩሳሌም ።,"And the king said unto Barzillai, Come thou over with me, and I will feed thee with me in Jerusalem." +ቤርዜሊም ንጉሡን አለው። ከንጉሡ ጋር ወደ ኢየሩሳሌም እወጣ ዘንድ ከሕይወቴ ዘመን ምን ያህል ቀረኝ?,ወልደ ሰማንያ ዓም ኦነ ዮም ሶበሰ እፈልጥ ሠናየ እምነ እኩይ ወሶበሂ ይጥዕም ዓዲ ገብርከ አው እበልዕ ወአው እሰቲ አው እስምዕ ቃለ ሐላይያን ወሐላይያት ወለምንት ይከውን ክበደ ገብርከ ላዕለ እግዚእየ ንጉሥ ።,"And Barzillai said unto the king, How long have I to live, that I should go up with the king unto Jerusalem?" +ዛሬ የሰማንያ ዓመት ሽማግሌ ነኝ፤ መልካሙንና ክፉውን መለየት እችላለሁን? እኔ ባሪያህ የምበላውንና የምጠጣውን ጣዕሙን መለየት እችላለሁን? የወንዱንና የሴቲቱን ዘፈን ድምፅ መስማት እችላለሁን? እኔ ባሪያህ በጌታዬ በንጉሡ ላይ ለምን እከብድብሃለሁ?,ሕቀ ክመ የዐዱ ዮርዳኖስ ገብርከ ምስለ ንጉሥ ወለምንት ይፈድያኒ ንጉሥ ዘንተ ፍዳ ።,I am this day fourscore years old: and can I discern between good and evil? can thy servant taste what I eat or what I drink? can I hear any more the voice of singing men and singing women? wherefore then should thy servant be yet a burden unto my lord the king? +እኔ ባሪያህ ዮርዳኖስን ተሻግሬ ከንጉሡ ጋር ጥቂት ልሄድ ነበር፤ ንጉሡ እንዲህ ያለ ወረታ ለምን ይመልስልኛል?,ይንበር ገብርከሰ ወእሙት ዘሀገርየ ወእትቀበር ውስተ መቃብረ አቡየ ወእምየ ወናሁ ገብርከ መከዓም ይዕዱ ምስለ እግዚእየ ንጉሥ ወግዘር ሎቱ ዘከመ ፈቀድከ በቅድመ አዕይንትከ ።,Thy servant will go a little way over Jordan with the king: and why should the king recompense it me with such a reward? +እኔ ባሪያህ ተመልሼ በከተማዬ በአባቴና በእናቴ መቃብር አጠገብ፥ እባክህ፥ ልሙት። ነገር ግን ባሪያህን ከመዓምን እይ፤ እርሱ ከጌታዬ ከንጉሡ ጋር ይለፍ፥ ደስ የሚያሰኝህንም ለእርሱ አድርግ።,ወይቤሎ ንጉሥ ምስሌየ ይዕዱ መከዓም ወአነ እገብር ሎቱ ዘከመ ይኤድመኒ በቅድመ አዕይንትየ ወኵሎ ዘፈቀድክሙ በኀቤየ እገብር ለክሙ ።,"Let thy servant, I pray thee, turn back again, that I may die in mine own city, and be buried by the grave of my father and of my mother. But behold thy servant Chimham; let him go over with my lord the king; and do to him what shall seem good unto thee." +ንጉሡም። ከመዓም ከእኔ ጋር ይለፍ፥ ደስ የሚያሰኝህንም አደርግለታለሁ፤ አንተም ከእኔ የምትሻውን ሁሉ አደርግልሃለሁ አለው።,ወዐደወ ኵሉ ሕዝብ ዮርዳኖስ ወንጉሥኒ ዐደወ ዮርዳኖስ ወሐቀፎ ንጉሥ ለቤርዜሊ ወባረከ ወተመይጠ ወአተወ ብሔሮ ።,"And the king answered, Chimham shall go over with me, and I will do to him that which shall seem good unto thee: and whatsoever thou shalt require of me, that will I do for thee." +ሕዝቡም ሁሉ ዮርዳኖስን ተሻገረ፥ ንጉሡም ተሻገረ፤ ንጉሡም ቤርዜሊን ሳመው፥ መረቀውም፤ ወደ ስፍራውም ተመለሰ።,ወዐደወ ንጉሥ ውስተ ገልገላ ወመከዐም ዐደወ ምስሌሁ ወኵሉ ሕዝበ ይሁዳ ዐደዉ ምስለ ንጉሥ ወመንፈቀ ሕዝበ እስራኤል ።,"And all the people went over Jordan. And when the king was come over, the king kissed Barzillai, and blessed him; and he returned unto his own place." +ንጉሡም ወደ ጌልገላ ተሻገረ፥ ከመዓምም ከእርሱ ጋር ሄደ፤ የይሁዳም ሕዝብ ሁሉ ደግሞም የእስራኤል ሕዝብ እኩሌታ ንጉሡን አሻገረው።,ወመጽኡ ኵሉ ሰብአ እስራኤል ኀስ ንጉሥ ወይቤልዎ ለንጉሥ በእፎ ሰረቁከ አኀዊነ ሰብአ ይሁዳ ወአፅደሡዎ ለንጉሥ ወለቤቱ ዮርዳኖስ ወኵሉ ሰብኡ ለዳዊት ሀለዉ ምስሌሁ ።,"Then the king went on to Gilgal, and Chimham went on with him: and all the people of Judah conducted the king, and also half the people of Israel." +እነሆም፥ የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ወደ ንጉሥ መጡ፥ ንጉሡንም። ወንድሞቻችን የይሁዳ ሰዎች ለምን ሰረቁህ? ንጉሡንም ቤተ ሰቡንም ከእርሱም ጋር የዳዊትን ሰዎች ሁሉ ዮርዳኖስን አሻገሩ? አሉት።,ወአውሥእዎሙ ኵሉ ሰብአ ይሁዳ ለለብአ እስራኤል ወይቤልዎሙ ምንት ያምዕዐክሙ በእንተዝ ነገር እምኔክሙሰ ሊተ ቅሩብየ ውእቱ ንጉሥ ቦኑ ሲሳየ ዘዘላዕነ እምኀበ ንጉሥ እው ቦኑ ዘፈተተነ ወጸገወነ አው ቦኑ ጋላተ ሤመነ ።,"And, behold, all the men of Israel came to the king, and said unto the king, Why have our brethren the men of Judah stolen thee away, and have brought the king, and his household, and all David's men with him, over Jordan?" +የይሁዳም ሰዎች ሁሉ ለእስራኤል ሰዎች መልሰው። ንጉሡ ለእኛ ቅርባችን ነው፤ ስለ ምን በዚህ ነገር ትቈጣላችሁ? በውኑ ከንጉሡ ���ንዳች በልተናልን? ወይስ እርሱ በረከት ሰጥቶናልን? አሉ።,ወአውሥእዎሙ ሰብአ እስራኤል ለሰብአ ይሁዳ ወይቤልዎሙ ፲እደ ዚአየ ዘምስለ ንጉሥ ወእምኔከሰ አነ እቀድም አነ በኵር ወለዳዊትኒ አነ ቅሩቡ እምኔከ ወለምንት ከመዝ ትጼእለኒ ወኢቀደመኑ ተኈልቆ ሊተ ቃልየ ከመ አነ ቀደምኩ እምኔከ ኣእትዎ ለንጉሥ ኀቤየ ወከብደ ቃሎሙ ለሰብአ ይሁዳ እምነ ሰብአ እስራኤል ።,"And all the men of Judah answered the men of Israel, Because the king is near of kin to us: wherefore then be ye angry for this matter? have we eaten at all of the king's cost? or hath he given us any gift?" +በዳዊትም ዘመን ሦስት ዓመት ያህል ቀጥሎ ራብ ሆነ፤ ዳዊትም የእግዚአብሔርን ፊት ጠየቀ። እግዚአብሔርም። የገባዖንን ሰዎች ስለ ገደለ በሳኦልና በቤቱ ላይ ደም አለበት አለ።,ወኮነ ረኃብ በመዋዕለ ዳዊት ፫ዓመተ ወተታለወ ዓመታቲሁ ወኀሠሠ ዳዊት ቃለ እግዚአብሔር ወይቤ እግዚአብሔር ላዕለ ሳኦል ወላዕለ ቤቱ ዐመፃ እስመ ቀታሌ ነፍስ ውእቱ እስመ ቀተሎሙ ለገባኦን ።,"Then there was a famine in the days of David three years, year after year; and David enquired of the LORD. And the LORD answered, It is for Saul, and for his bloody house, because he slew the Gibeonites." +ንጉሡም የገባዖንን ሰዎች ጠራ፤ የገባዖን ሰዎችም ከአሞራውያን የተረፉ ነበሩ እንጂ ከእስራኤል ልጆች ወገን አልነበሩም፤ የእስራኤልም ልጆች ምለውላቸው ነበር፤ ሳኦል ግን ለእስራኤል ልጆችና ለይሁዳ ስለ ቀና ሊገድላቸው ወድዶ ነበር።,ወጸውዖሙ ዳዊት ንጉሥ ለሰብአ ገባኦን ወተናገሮሙ ወሰብአ ገባኦንሰ ኢኮኑ ደቂቀ እስራኤል አላ እምነ ደመ አሞሬዎን እሙንቱ ወመሐሉ ሎሙ ደቂቀ እስራኤል ወፈቀደ ሳኦል ይቅትሎሙ ሶበ ቀንአ ላዕለ ደቂቀ እስራኤል ወላዕለ ይሁዳ ።,"And the king called the Gibeonites, and said unto them; (now the Gibeonites were not of the children of Israel, but of the remnant of the Amorites; and the children of Israel had sworn unto them: and Saul sought to slay them in his zeal to the children of Israel and Judah.)" +ዳዊትም የገባዖንን ሰዎች። የእግዚአብሔርን ርስት ትባርኩ ዘንድ ምን ላድርግላችሁ? ማስተስረያውስ ምንድር ነው? አላቸው።,ወይቤሎሙ ዳዊት ለሰብአ ገባኦን ምንተ እግበር ለክሙ ወበምንት አስተስሪ ወትባርኩ ርስተ እግዚአብሔር ።,"Wherefore David said unto the Gibeonites, What shall I do for you? and wherewith shall I make the atonement, that ye may bless the inheritance of the LORD?" +የገባዖን ሰዎችም። በእኛና በሳኦል ወይም በእኛና በቤቱ መካከል ያለው የብርና የወርቅ ነገር አይደለም፤ ከእስራኤልም ወገን እኛ የምንገድለው የለም አሉት። እርሱም። የምትናገሩትን አደርግላችኋለሁ አለ።,ወይቤልዎ ሰብአ ገባኦን አልብነ ወርቀ ወብሩረ ምስለ ሳኦል ወምስለ ቤቱ ወአልቦ ዘንቀትል እምውስተ እስራኤል ወይቤሎሙ ምንተ እንከ ትብሉ ወምንተ እረሲ ለክሙ ።,"And the Gibeonites said unto him, We will have no silver nor gold of Saul, nor of his house; neither for us shalt thou kill any man in Israel. And he said, What ye shall say, that will I do for you." +ንጉሡንም። እኛን ካጠፋ፥ በእስራኤልም ዳርቻ ሁሉ እንዳንቀመጥ መፍረሳችንን,ወይቤልዎ ለንጉሥ ብእሲሰ ገብረ ላዕሌነ ወሰደደነ ወበከመ ኀለየ ይሠርወነ ንሠርዎ ከመ አልቦ ዘይቁም እምኔሁ በውስተ ኵሉ ደወለ እስራኤል ።,"And they answered the king, The man that consumed us, and that devised against us that we should be destroyed from remaining in any of the coasts of Israel," +ካሰበው ሰው ልጆች ሰባት ሰዎች አሳልፈህ ስጠንና ከእግዚአብሔር በተመረጠው በሳኦል አገር በጊብዓ ለእግዚአብሔር እንሰቅላቸዋለን አሉት። ንጉሡም። እሰጣችኋለሁ አለ።,ሀበነ ፯ዕደወ እምውስተ ደቂቁ ወንሡዖሙ ለእግዚአብሔር በገባኦን እምነ ዘሳኦል ኅሩዩ ለእግዚአብሔር ወይቤሎሙ ንጉሥ አነ እሁበክሙ ።,"Let seven men of his sons be delivered unto us, and we will hang them up unto the LORD in Gibeah of Saul, whom the LORD did choose. And the king said, I will give them." +ንጉ��ም በሳኦል ልጅ በዮናታንና በዳዊት መካከል ስለ ነበረው ስለ እግዚአብሔር መሐላ የሳኦልን ልጅ የዮናታንን ልጅ ሜምፊቦስቴን አዳነ።,ወመሐኮ ንጉሥ ለሜንፎብስቴ ወልደ ዮናታን ወልደ ሳኦል በእንተ መሐላ እግዚአብሔር ዘማእከሎሙ ዘማእከለ ዳዊት ወማእከለ ዮናታን ወልደ ሳኦል ።,"But the king spared Mephibosheth, the son of Jonathan the son of Saul, because of the LORD'S oath that was between them, between David and Jonathan the son of Saul." +ንጉሡም ለሳኦል የወለደቻቸውን የኢዮሄል ልጅ የሪጽፋን ሁለቱን ልጆች ሄርሞንንና ሜምፊቦስቴን ለመሓላታዊውም ለቤርዜሊ ልጅ ለኤስድሪኤል የወለደቻቸውን የሳኦልን ልጅ የሜሮብን አምስቱን ልጆች ወሰደ፥,ወነሥአ ንጉሥ ፪ደቂቃ ለሩሳፋ ወለተ ኤአ ዘወለደት ለሳኦል ሄርሞንስቴ ወሜንፎብስቴ ወ፭ደቂቃ ለሜሮብ ዘወለደት ለኤሳድራ ወልደ ቤርዜሊ ዘሞሐለቲ ።,"But the king took the two sons of Rizpah the daughter of Aiah, whom she bare unto Saul, Armoni and Mephibosheth; and the five sons of Michal the daughter of Saul, whom she brought up for Adriel the son of Barzillai the Meholathite:" +ለገባዖንም ሰዎች እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፤ በእግዚአብሔርም ፊት በተራራው ላይ ሰቀሉአቸው፥ ሰባቱም በአንድነት ወደቁ፤ እህል በሚታጨድበት ወራት በገብሱ መከር መጀመሪያ ተገደሉ።,ወመጠዎሙ ለሰብአ ገባኦን ውስተ እዴሆሙ ወሦዕዎሙ ውስተ ደብር ቅድመ እግዚአብሔር ወገብርዎሙ ሰብዓቲሆሙ ኅቡረ ወሞቱ እሙንቱ በመዋዕለ ማእረር አመ ቀዳሜ የአሩ ሰገመ ።,"And he delivered them into the hands of the Gibeonites, and they hanged them in the hill before the LORD: and they fell all seven together, and were put to death in the days of harvest, in the first days, in the beginning of barley harvest." +የኢዮሄልም ልጅ ሪጽፋ ማቅ ወስዳ ከመከር ወራት ጀምሮ ዝናብ ከሰማይ እስኪዘንብ ድረስ በድንጋይ ላይ ዘረጋችው፤ በቀንም ወፎች በሌሊትም አራዊት ያርፉባቸው ዘንድ አልተወችም።,ወነሥአት ራሳፋ ወለተ ኤአ ሠቀ ወረበበት ውስተ ኰኵሕ አመ ቀዳሜ የዐፅዱ ሰገመ እስከ አመ አንጠብጠበ ዝናም ላዕሌሆሙ እምሰማይ ወኢያብሐት አዕዋፈ ሰማይ ይረድ ላዕሌሆሙ መዓልተ ወሌሊተ አርዌ ገዳም ።,"And Rizpah the daughter of Aiah took sackcloth, and spread it for her upon the rock, from the beginning of harvest until water dropped upon them out of heaven, and suffered neither the birds of the air to rest on them by day, nor the beasts of the field by night." +የሳኦልም ቁባት የኢዮሄል ልጅ ሪጽፋ ያደረገችውን ለዳዊት ነገሩት።,ወዜነውዎ ለዳዊት ኵሎ ዘገብረት ሬሳፋ ወለተ ኤአ ዕቅብቱ ለሳኦል ።,"And it was told David what Rizpah the daughter of Aiah, the concubine of Saul, had done." +ዳዊትም ሄደ፥ ሳኦልንም በጊልቦዓ በገደሉ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን ከሰቀሉአቸው ስፍራ ከቤትሳን አደባባይ ከሰረቁት ከኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች የሳኦልንና የልጁን የዮናታንን አጥንት ወሰደ፤,ወሖረ ዳዊት ወነሥአ አዕጽምቲሁ ለሳኦል ወአዕጽምቲሁ ለዮናታን ወልዱ እምኀበ ደቂቀ ኢያቢስ ዘገለዓድ ዘሰረቅዎሙ እምነ መርሕበ ቤድሳን እስመ አቀምዎሙ ህየ ኢሎፍሊ አመ ቀተልዎ ኢሎፍሊ ለሳኦል በጌላቡሔ ።,"And David went and took the bones of Saul and the bones of Jonathan his son from the men of Jabeshgilead, which had stolen them from the street of Bethshan, where the Philistines had hanged them, when the Philistines had slain Saul in Gilboa:" +ከዚያም የሳኦልንና የልጁን የዮናታንን አጥንት ይዞ መጣ፤ የተሰቀሉትንም ሰዎች አጥንት ሰበሰቡ።,ወኦምጽአ እምህየ አዕጽምተ ሳኦል ወአዕጽምተ ዮናታን ወልዱ ወአዕጽምቶሙ ለእለ ሦዑ አስተጋብአ ።,And he brought up from thence the bones of Saul and the bones of Jonathan his son; and they gathered the bones of them that were hanged. +የሳኦልንና የልጁን የዮናታንን አጥንት በብንያም አገር በጼላ በአባቱ በቂስ መቃብር ቀበሩት፤ ንጉሡም ያዘዘውን ሁሉ አደረጉ። ከዚያም በኋላ እግዚአብሔር ስለ አገሩ የተለመነውን ሰማ።,ወቀበረ አዕጽምተ ሳኦል ወአዕጽምተ ዮናታን ወልዱ ወአዕጽምቶሙ ለእለ ሦዑ ውስተ ምድረ ብንያም በገቦ መቃብረ ቂስ አቡሁ ወገብሩ ኵሎ ዘአዘዞሙ ንጉሥ ወሰምዓ እግዚአብሔር ለምድር እምድኅረ ዝንቱ ።,"And the bones of Saul and Jonathan his son buried they in the country of Benjamin in Zelah, in the sepulchre of Kish his father: and they performed all that the king commanded. And after that God was intreated for the land." +በፍልስጥኤማውያንና በእስራኤልም መካከል ደግሞ ሰልፍ ነበረ፤ ዳዊትም ከእርሱም ጋር ባሪያዎቹ ወረዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ተዋጉ፤ ዳዊትም ደከመ።,ወኮነ ዓዲ ፀብአ ኢሎፍሊ ምስለ እስራኤል ወወረደ ዳዊት ወደቁ ምስሌሁ ወተቃተሉ ምስሌሁ ኢሎፍሊ ወደክመ ዳዊት ።,"Moreover the Philistines had yet war again with Israel; and David went down, and his servants with him, and fought against the Philistines: and David waxed faint." +ከራፋይም ወገን የነበረው ይሽቢብኖብ ዳዊትን ይገድል ዘንድ አሰበ፤ የጦሩም ሚዛን ክብደት ሦስት መቶ ሰቅል ናስ ነበረ፥ አዲስም የጦር መሣሪያ ታጥቆ ነበር።,ወተኣኀዙ ሕዝብ ምስለ ሕዝበ ራፋ ወመጽአ ፩መንገለ ዳዊት ወድልወተ ኲናቱ ፫፻ሰቅለ ብርት ወቅኑት ውእቱ በቆርኔን ወፈቀደ ይቅትሎ ለዳዊት ።,"And Ishbibenob, which was of the sons of the giant, the weight of whose spear weighed three hundred shekels of brass in weight, he being girded with a new sword, thought to have slain David." +የጽሩያም ልጅ አቢሳ አዳነው፥ ፍልስጥኤማዊውንም መትቶ ገደለው። ያንጊዜም የዳዊት ሰዎች። አንተ የእስራኤልን መብራት እንዳታጠፋ ከእንግዲህ ወዲህ ከእኛ ጋር ለሰልፍ አትወጣም ብለው ማሉለት።,ወወውዐ ሎቱ አቢሳ ወልደ ሶሩህያ ወረገዞ ለውእቱ ኢሎፍሊ ወቀተሎ ወይእተ አሚረ መሐሉ ሰብአ ዳዊት ወይቤሉ ከመ ኢትወጽእ እንከ ምስሌነ ውስተ ፀብእ ወኢትጥፋእ ማኅቶቶሙ ለእስራኤል ።,"But Abishai the son of Zeruiah succoured him, and smote the Philistine, and killed him. Then the men of David sware unto him, saying, Thou shalt go no more out with us to battle, that thou quench not the light of Israel." +ከዚህም በኋላ እንደ ገና በጎብ ላይ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ሰልፍ ሆነ፥ ኩሳታዊውም ሴቦካይ ከራፋይም ወገን የነበረውን ሳፍን ገደለ።,ወእምዝ ኮነ ዓዲ ፀብእ ውስተ ጌት ምስለ ኢሎፍሊ ይእተ አሚረ ቀተሎ ሴሜኮይ ለአስጣጦቲ ስፍጣዊ በውስተ ሕዝበ ራፋ ።,"And it came to pass after this, that there was again a battle with the Philistines at Gob: then Sibbechai the Hushathite slew Saph, which was of the sons of the giant." +ደግሞም በጎብ ላይ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ሰልፍ ነበረ፤ የቤተ ልሔማዊውም የየዓሬኦርጊም ልጅ ኤልያናን የጦሩ የቦ እንደ ሸማኔ መጠቅለያ የነበረውን የጌት ሰው ጎልያድን ገደለ።,ወኮነ ቀትል በሮም ምስለ ኢሎፍሊ ወቀተሎ ኤልያናን ወልደ አርዮጊ ቤተ ልሔማዊ ለጎዶልያን ጌትያዊ ወዕፀ ኲናቱ መጠነ ሰርዌ ዐጥፍ ዘመዓሥቃን ።,"And there was again a battle in Gob with the Philistines, where Elhanan the son of Jaareoregim, a Bethlehemite, slew the brother of Goliath the Gittite, the staff of whose spear was like a weaver's beam." +ደግሞም በጌት ላይ ሰልፍ ሆነ፤ በዚያም በእጁና በእግሩ ስድስት ስድስት ሁላሁሉ ሀያ አራት ጣቶች የነበሩት አንድ ረጅም ሰው ነበረ፤ እርሱ ደግሞ ከራፋይም የተወለደ ነበረ።,ወኮነ ዓዲ ፀብእ ውስተ ጌት ወሀሎ ብእሲ ዘእምነ ራማ ወብእሲሁ መዴናዊ ወአጻብዐ እደዊሁ ወአጻብዐ እገሪሁ በበ ስሱ ፳ወ፬ኵሉ ኍልቁ ወውአቱኒ ውስተ ነገደ ራፋ ተወልደ ።,"And there was yet a battle in Gath, where was a man of great stature, that had on every hand six fingers, and on every foot six toes, four and twenty in number; and he also was born to the giant." +እስራኤልንም በተገዳደረ ጊዜ የዳዊት ወንድም የሣማ ልጅ ዮናታን ገደለው።,ወተዐየሮሙ ለእስራኤል ወቀተሎ ዮናታን ወልደ ሴሜይ እኁሁ ለዳዊት ።,"And when he defied Israel, Jonathan the son of Shimea the brother of David slew him." +እነዚያም አራቱ በጌት ውስጥ ከራፋይም የተወለዱ ነበሩ፤ በዳዊትም እጅ በባሪያዎቹም እጅ ወደቁ።,እስመ እሉ ፬እሙንቱ ��ለ ተወልዱ እምነ ዘመደ እለ ያርብሕ በጌት ውስተ ቤተ ራፋ ወወድቁ በእደ ዳዊት ወበእደ ደቁ ።,"These four were born to the giant in Gath, and fell by the hand of David, and by the hand of his servants." +እንዲህም ሆነ፤ አንድ ብንያማዊ የቢክሪ ልጅ ስሙ ሳቤዔ የሚባል ምናምንቴ ሰው ነበረ፤ እርሱም። ከዳዊት ዘንድ እድል ፈንታ የለንም፥ ከእሴይም ልጅ ዘንድ ርስት የለንም፤ እስራኤል ሆይ፥ እያንዳንድህ ወደ ድንኳንህ ተመለስ ብሎ ቀንደ መለከት ነፋ።,ወሀሎ ህየ ፩ወልደ ኀጢአት ዘስሙ ሳቡሔ ወልደ ቦከሪ ብእሲ ኢያሜናዊ ወአንፍሐ ቀርነ ወይቤ አልብነ ክፍለ ምስለ ዳዊት ፤ ትልውዎ ለሳቡሔ ወልደ ቤኮሪ ።,"And there happened to be there a man of Belial, whose name was Sheba, the son of Bichri, a Benjamite: and he blew a trumpet, and said, We have no part in David, neither have we inheritance in the son of Jesse: every man to his tents, O Israel." +የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ ከዳዊት ተለይተው የቢክሪን ልጅ ሳቤዔን ተከተሉ፤ የይሁዳ ሰዎች ግን ከዮርዳኖስ ጀምረው ኢየሩሳሌም እስኪደርሱ ንጉሣቸውን ተከተሉ።,ወሰብአ ይሁዳሰ ተለዉ ንጉሦሙ እምነ ዮርዳኖስ እስከ ኢየሩሳሌም ።,"So every man of Israel went up from after David, and followed Sheba the son of Bichri: but the men of Judah clave unto their king, from Jordan even to Jerusalem." +ዳዊትም ወደ ኢየሩሳሌም ወደ ቤቱ መጣ፤ ንጉሡም ቤቱን ሊጠብቁ የተዋቸውን አሥሩን ቁባቶች ወስዶ ለጠባቂ ሰጣቸው፥ ቀለብም ሰጣቸው፥ ነገር ግን ወደ እነርሱ አልገባም፤ በቤት ተዘግተው እስኪሞቱም ድረስ ባልቴቶች ሆነው ተቀመጡ።,ወነሥኦን ንጉሥ ለዐሥሩ ዕቁባቲሁ እለ ኀደጎን ይዕቀባ ቤቶ ወአንበሮን ውስተ ቤተ ሙዓል ወበህየ ይሴስዮን ወኀቤሆንሰ ኢቦአ ወነበራ ኅቡረ ኵሎን መበለታተ እስከ አመ ዕለተ ሞታ ።,"And David came to his house at Jerusalem; and the king took the ten women his concubines, whom he had left to keep the house, and put them in ward, and fed them, but went not in unto them. So they were shut up unto the day of their death, living in widowhood." +ንጉሡም አሜሳይን። የይሁዳን ሰዎች ሁሉ በሦስት ቀን ውስጥ ጥራልኝ፥ አንተም አብረህ በዚህ ሁን አለው።,ወይቤሎ ንጉሥ ለአሜሳይ ጸውዖሙ ሊተ ለሰብአ ይሁዳ እስከ ሠሉስ ዕለት ወለሊከ ቁም ላዕሌሆሙ ።,"Then said the king to Amasa, Assemble me the men of Judah within three days, and be thou here present." +አሜሳይም የይሁዳን ሰዎች ሁሉ ይጠራ ዘንድ ሄደ፤ ነገር ግን እርሱ የተቀጠረውን ቀን አሳልፎ ዘገየ።,ወሖረ አሜሳይ ወጸውዖሙ ለሰብአ ይሁዳ ወጐንደየ እምነ ዕድሜው ዘአዘዞ ።,So Amasa went to assemble the men of Judah: but he tarried longer than the set time which he had appointed him. +ዳዊትም አቢሳን። አሁን ከአቤሴሎም ይልቅ የሚጎዳን የቢክሪ ልጅ ሳቤዔ ነው፤ እርሱ የተመሸጉትን ከተሞች አግኝቶ ከዓይናችን እንዳያመልጥ፥ አንተ የጌታህን ባሪያዎች ወስደህ አሳድደው አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለአቢሳ ይእዜ ይገብር ብነ እኪተ ስቡሔ ወልደ ቦከሪ እምነ እንተ ገብረ ላዕሌነ አበሴሎም እንተ ተአኪ ወይእዜኒ ንሣእ ደቀ እግዚእከ ሖር ዴግኖ ዮጊ ይረክብ ሎቱ ሀገረ ጽንዕተ ወይጼልለነ አዕይንቲነ ።,"And David said to Abishai, Now shall Sheba the son of Bichri do us more harm than did Absalom: take thou thy lord's servants, and pursue after him, lest he get him fenced cities, and escape us." +አቢሳንም ተከትለው የኢዮአብ ሰዎች ከሊታውያንም ፈሊታውያንም ኃያላንም ሁሉ ሄዱ፤ የቢክሪንም ልጅ ሳቤዔን ለማሳደድ ከኢየሩሳሌም ወጡ።,ወወፅኡ ወዴገንዎ አቢሳ ወኬልቲ ወፌልቲ ወኵሎሙ ጽኑዓን ወወፅኡ እምነ ኢየሩሳሌም ወዴገኑ ወተለውዎ ለስቡሔ ወልደ ቤኮሪ ።,"And there went out after him Joab's men, and the Cherethites, and the Pelethites, and all the mighty men: and they went out of Jerusalem, to pursue after Sheba the son of Bichri." +በገባዖንም ወዳለው ወደ ታላቁ ድንጋይ በደረሱ ጊዜ አሜሳይ ሊገናኛቸው መጣ፤ ኢዮአብም የሰልፍ ልብስ ለብሶ ነበር፥ በላዩም መታጠቂያ ነበረ፥ በወገቡም ላይ ሰ��ባ ያለው ሰይፍ ታጥቆ ነበር፤ እርሱም ሲራመድ ሰይፉ ወደቀ።,ወአሜሳይ ቦአ ቅድሜሁ ወእሙንቱሰ ሀለዉ ኀበ እብን ዐቢይ እንተ ውስተ ገባኦን ወኢዮአብሰ ይለብስ ልብሰ መንድያ ወቅኑት ውእቱ ሔቇሁ ባቲ ።,"When they were at the great stone which is in Gibeon, Amasa went before them. And Joab's garment that he had put on was girded unto him, and upon it a girdle with a sword fastened upon his loins in the sheath thereof; and as he went forth it fell out." +ኢዮአብም አሜሳይን። ወንድሜ ሆይ፥ ደኅና ነህን? አለው ኢዮአብም አሜሳይን የሚስም መስሎ በቀን እጁ ጢሙን ያዘው።,ወይቤሎ ኢዮአብ ለአሜሳይ ዳኀንኑ አንተ እኁየ ወአኀዞ ኢዮአብ በእዴሁ እንተ የማን ጽሕሞ ለአሜሳይ ወመልሐ መጥባሕቶ ።,"And Joab said to Amasa, Art thou in health, my brother? And Joab took Amasa by the beard with the right hand to kiss him." +አሜሳይ ግን በኢዮአብ እጅ ከነበረው ሰይፍ አልተጠነቀቀም ነበር፤ ኢዮአብም ሆዱን ወጋው፥ አንጀቱንም በምድር ላይ ዘረገፈው፤ ሁለተኛም አልወጋውም፥ ሞተም። ኢዮአብና ወንድሙ አቢሳ የቢክሪን ልጅ ሳቤዔን አሳደዱ።,ወኢያእመሮ አሜሳይ ከመ መጥባሕት ውስተ እዴሁ ወረገዞ ውስተ ሐቇሁ ወተክዕወ ዘውስተ ከርሡ ውስተ ምድር ወኢደገሞ ወሞተ ባቲ ወኢዮአብ ወአቢሳ ተለውዎ ለስቡሔ ወልደ ቤኮሪ ።,"But Amasa took no heed to the sword that was in Joab's hand: so he smote him therewith in the fifth rib, and shed out his bowels to the ground, and struck him not again; and he died. So Joab and Abishai his brother pursued after Sheba the son of Bichri." +ከኢዮአብም ብላቴኖች አንዱ በአሜሳይ ሬሳ አጠገብ ቆሞ። ለኢዮአብ ወዳጅ የሚሆን ለዳዊትም የሆነ ሁሉ ኢዮአብን ይከተል ይል ነበር።,ወ፩ብእሲ ቆመ መልዕልቶ እምውስተ ደቀ ኢዮአብ ወይቤ ምንት ውእቱ ዘይፈቅድ ኢዮአብ ወመኑ እሙንቱ እለ ዳዊት እለ ተለውዎ ለኢዮአብ እንዘ አሜሳይ ይሰክብ ውስተ ደም ማእከለ ፍኖት ፤,"And one of Joab's men stood by him, and said, He that favoureth Joab, and he that is for David, let him go after Joab." +አሜሳይም በመንገድ መካከል ወድቆ በደሙ ላይ ይንከባለል ነበር፤ ያም ሰው ወደ እርሱ የሚመጣ ሁሉ ሲቆም አይቶአልና ሕዝቡ ሁሉ እንደ ቆመ ባየ ጊዜ አሜሳይን ከመንገድ ላይ ወደ እርሻ ውስጥ ፈቀቅ አደረገው፥ በልብስም ከደነው።,ወሶበ ርእየ ውእቱ ብእሲ ከመ ይቀውም ኵሉ ሕዝብ አግኀሦ ለአሜሳይ እምነ ፍኖት ውስተ ገዳም ወከደኖ አልባሰ ሶበ ርእየ ካመ ኵሉ ዘመጽአ ላዕሌሁ ይቀውም መልዕልቶ ።,"And Amasa wallowed in blood in the midst of the highway. And when the man saw that all the people stood still, he removed Amasa out of the highway into the field, and cast a cloth upon him, when he saw that every one that came by him stood still." +ከመንገድ ራቅ ባለ ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ የቢክሪን ልጅ ሳቤዔን ለማሳደድ ኢዮአብን ተከትሎ ያልፍ ነበር።,ወእምዝ ኀለፉ እምይእቲ ፍኖት ኵሉ ሰብአ እስራኤል ወተለውዎ ለኢዮአብ ኀበ ይዴግኖ ለስቡሔ ወልደ ቤኮሪ ።,"When he was removed out of the highway, all the people went on after Joab, to pursue after Sheba the son of Bichri." +እርሱ ግን ከእስራኤል ነገድ ሁሉ ወደ አቤል፥ ወደ ቤትመዓካ፥ ወደ ቤሪም ሁሉ አለፈ፤ ሰዎችም ደግሞ ተሰብስበው ተከተሉት።,ወሖረ ውስተ ኵሉ ሰብአ እስራኤል ወውስተ አቤል ወውስተ ቤተ ማክ ወተጋብኡ ኵሎሙ እለ ውስተ ካራን ወመጽኡ እንተ ድኅሬሆሙ ።,"And he went through all the tribes of Israel unto Abel, and to Bethmaachah, and all the Berites: and they were gathered together, and went also after him." +በቤትመዓካ ባለ በአቤልም መጥተው ከበቡት፥ በከተማይቱም ላይ እስከ ቅጥርዋ ድረስ የአፈርን ድልድል ደለደሉ፤ ቅጥሩንም ያፈርሱ ዘንድ ከኢዮአብ ጋር የነበሩ ሕዝብ ሁሉ ይደባደቡ ነበር።,ወበጽሑ ወተቃተልዎሙ በአቤል ወበቤተ ማክ ወጐዩ ኀበ ሀገር ወዐርጉ ወቆሙ ውስተ አረፍት ወፈቀዱ ኵሉ ሕዝብ ምስለ ኢዮአብ ያውድቅዋ ለይእቲ አረፍት ።,"And they came and besieged him in Abel of Bethmaachah, and they cast up a bank against the city, and it stood in the trench: and all the people that were with Joab battered the wall, to throw it down." +ከከተማይቱም አንዲት ብልሃተኛ ሴት። ስሙ፥ ስሙ፤ ኢዮአብንም። እነግርህ ዘንድ ወደዚህ ቅረብ በሉት ስትል ጮኸች።,ወጸርኀት ሎቱ አሐቲ ብእሲት እምነ አረፍት ወትቤ ስምዑኒ ስምዑኒ ወበልዎ ለኢዮአብ ቅረብ ዝየ ወእንግርከ ።,"Then cried a wise woman out of the city, Hear, hear; say, I pray you, unto Joab, Come near hither, that I may speak with thee." +ወደ እርስዋም ቀረበ፤ ሴቲቱም። ኢዮአብ አንተ ነህን? አለች። እርሱም። እኔ ነኝ ብሎ መለሰላት። እርስዋም። የባሪያህን ቃል ስማ አለችው። እርሱም። እሰማለሁ አላት።,ወቀርበ ኀቤሃ ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት አንተኑ ውእቱ ኢዮአብ ወይቤላ እወ አነ ውእቱ ወትቤሎ ስማዕ ቃለ አመትከ ወይቤላ ኢዮአብ እሰምዕ አነ ውእቱ ።,"And when he was come near unto her, the woman said, Art thou Joab? And he answered, I am he. Then she said unto him, Hear the words of thine handmaid. And he answered, I do hear." +እርስዋም። ቀድሞ። የሚጠይቅ በአቤል ዘንድ ይጠይቅ ይባል ነበር፤ እንዲሁም ነገሩ ይፈጸም ነበር።,ወትቤ እንዘ ትብል ቃለ ነበቡ እምውስተ ቀደምት ወይቤሉ ሐቲተ ሕትዎ ለአቤል ወርእዩ እመ ኀልቀ ዘሤሙ በውስተ እስራኤል ተሰአልዎ ወሕትዎ ለአቤል ወበዝንቱ ኀልቀ ።,"Then she spake, saying, They were wont to speak in old time, saying, They shall surely ask counsel at Abel: and so they ended the matter." +በእስራኤል ዘንድ ሰላምንና እውነትን ከሚወድዱ እኔ ነኝ፤ አንተ በእስራኤል ያለችውን ከተማና እናት ለማፍረስ ትሻለህ፤ ስለ ምንስ የእግዚአብሔርን ርስት ትውጣለህ? ብላ ተናገረች።,ወአንሰ እንተ ሰላም ወኀይሎሙ ለእስራኤል አንተ ወአንተ ተኀሥሥ ትቅትል ሀገረ ወደብረ ሀገረ እስራኤል ወለምንት ታሰጥም ርስቶ ለእግዚአብሔር ።,I am one of them that are peaceable and faithful in Israel: thou seekest to destroy a city and a mother in Israel: why wilt thou swallow up the inheritance of the LORD? +ኢዮአብም መልሶ። ይህ መዋጥና ማጥፋት ከእኔ ይራቅ፤,ወአውሥአ ኢዮአብ ወይቤላ ሐሰ ሊተ ኢያስጥም ወኢያማስን ።,"And Joab answered and said, Far be it, far be it from me, that I should swallow up or destroy." +ነገሩ እንዲህ አይደለም፤ ከተራራማው ከኤፍሬም አገር የሚሆን የቢክሪ ልጅ ሳቤዔ የሚባል አንድ ሰው ግን በንጉሡ በዳዊት ላይ እጁን አነሣ፤ እርሱን ብቻውን ስጡኝ፥ እኔም ከከተማይቱ እርቃለሁ አላት። ሴቲቱም ኢዮአብን። እነሆ፥ ራሱ ከቅጥር ላይ ይጣልልሃል አለችው።,አኮ ከማሁ ነገሩ ፤ ብእሲ ዘእምነ ደብረ ኤፍሬም ስቡሔ ወልደ ቤኮሪ ይብልዎ ዘአንሥአ እዴሁ ላዕለ ዳዊት ንጉሥ ኪያሁ ሀቡኒ ባሕቲቶ ወአሐውር እምነ መልዕልተ ሀገር ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት ለኢዮአብ ናሁ ርአሶ ይወግሩ ለከ እንተ ዲበ አረፍት ።,"The matter is not so: but a man of mount Ephraim, Sheba the son of Bichri by name, hath lifted up his hand against the king, even against David: deliver him only, and I will depart from the city. And the woman said unto Joab, Behold, his head shall be thrown to thee over the wall." +ሴቲቱም በብልሃትዋ ወደ ሕዝቡ ሁሉ ሄደች፤ እነርሱም የቢክሪን ልጅ የሳቤዔን ራስ ቈርጠው ወደ ኢዮአብ ጣሉት። እርሱም ቀንደ መለከቱን ነፋ፥ ሰውም ሁሉ ከከተማይቱ ርቆ እያንዳንዱ ወደ ድንኳኑ ሄደ። ኢዮአብም ወደ ንጉሡ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።,ወቦአት ይእቲ ብእሲት ኀበ ኵሉ ሕዝብ ወነበበቶሙ ለኵሉ ሀገር በጥበባ ወመተሩ ርእሶ ለስቡሔ ወልደ ቤኮሪ ወወገረት ሎቱ ለኢዮአብ ወአንፍሐ ቀርነ ወኀለፈ እምነ ሀገር ወአተወ ኵሉ ሰብእ ውስተ አብያቲሁ ወኢዮአብኒ አተወ ውስተ ኢየሩሳሌም ኀበ ንጉሥ ።,"Then the woman went unto all the people in her wisdom. And they cut off the head of Sheba the son of Bichri, and cast it out to Joab. And he blew a trumpet, and they retired from the city, every man to his tent. And Joab returned to Jerusalem unto the king." +ኢዮአብም በእስራኤል ሠራዊት ሁሉ ላይ አለቃ ነበረ፤ የዩዳሄም ልጅ በናያስ በከሊታውያንና በፈሊታው��ን ላይ ነበረ፤,ወኢዮአብ ላዕለ ኵሉ ኀይለ እስራኤል ወበንያስ ወልደ አኪሉ ዘዲበ ኬልቲ ወፌልቲ ።,Now Joab was over all the host of Israel: and Benaiah the son of Jehoiada was over the Cherethites and over the Pelethites: +አዶኒራምም ግብር አስገባሪ ነበረ፤ የአሒሉድም ልጅ ኢዮሣፍጥ ታሪክ ጸሐፊ ነበረ፤,ወአዶኒረም ላዕለ ፆር ወዮስፋጥ ወልደ አኪሉት መዘክር ፤,And Adoram was over the tribute: and Jehoshaphat the son of Ahilud was recorder: +ሱሳም ጸሐፊ ነበረ፤ ሳዶቅና አብያታርም ካህናት ነበሩ፤,ወኢዩሱስ ጸሓፊ ወሳዶቀ ወአብያታር ካህናት ፤,And Sheva was scribe: and Zadok and Abiathar were the priests: +የኢያዕር ሰውም ዒራስ ለዳዊት አማካሪ ነበረ።,ወጋይራስ ካህን ለዳዊት ።,And Ira also the Jairite was a chief ruler about David. +ዳዊትም እግዚአብሔር ከሳኦል እጅና ከጠላቶቹ እጅ ሁሉ ባዳነው ቀን የዚህን ቅኔ ቃል ለእግዚአብሔር ተናገረ።,ወይቤ ዳዊት ዛቲ ማሕሌት ለእግዚአብሔር በዝንቱ ቃል በዕለተ እንተ አድኀኖ እግዚአብሔር እምነ እደ ኵሉ ፀሩ ወእምነ እደ ሳኦል ።,"And David spake unto the LORD the words of this song in the day that the LORD had delivered him out of the hand of all his enemies, and out of the hand of Saul:" +እንዲህም አለ። እግዚአብሔር ዓለቴ አምባዬ መድኃኒቴ ነው፤,ወይቤ እግዚኦ ጸወንየ ወኰኵሕየ ወያድኅነኒ ሊተ ፤,"And he said, The LORD is my rock, and my fortress, and my deliverer;" +እግዚአብሔር ጠባቂዬ ነው፥ በእርሱም እታመናለሁ፤ ጋሻዬና የረድኤቴ ቀንድ፥ መጠጊያዬና መሸሸጊያዬ፥ መድኃኒቴ ሆይ፥ ከግፍ ሥራ ታድነኛለህ።,አምላኪየ ወዐቃቢየ ይከውነኒ ወእትዌከል ቦቱ ምእመንየ ወዘመነ ፍርቃንየ ወረፋኢየ ወምስካይየ ወሕይወትየ ወያድኅነኒ እምነ ገፋዒየ ።,"The God of my rock; in him will I trust: he is my shield, and the horn of my salvation, my high tower, and my refuge, my saviour; thou savest me from violence." +ምስጋና የሚገባውን እግዚአብሔርን እጠራለሁ፤ ከጠላቶቼም እድናለሁ።,በስብሐት እጼውዖ ለእግዚአብሔር ወእድኅን እምነ ፀርየ ።,"I will call on the LORD, who is worthy to be praised: so shall I be saved from mine enemies." +የሞት ጣር ያዘኝ፤ የዓመፅ ፈሳሽም አስፈራኝ፤,እስመ ቅጥቃጤ ሞት አኀዘኒ ወውኂዘ ኀጢአት አደንገጸኒ ።,"When the waves of death compassed me, the floods of ungodly men made me afraid;" +የሲኦል ጣር ከበበኝ፤ የሞት ወጥመድ ደረሰብኝ።,ወጻዕረ ሞት ዐገተኒ ወበጽሐኒ ዕፀቢሁ ለሞት ።,The sorrows of hell compassed me about; the snares of death prevented me; +በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን ሰማኝ፥ ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው ገባ።,ወሶበ ተመንደብኩ ጸዋዕክዎ ለእግዚአብሔር ወለአምላኪየኒ ከመ ይርድአኒ ወሰምዐኒ እምነ ጽርሐ መቅደሱ ቃልየ ወጽራኅየኒ ውስተ እዘኒሁ ።,"In my distress I called upon the LORD, and cried to my God: and he did hear my voice out of his temple, and my cry did enter into his ears." +ምድርም ተንቀጠቀጠች፥ ተናወጠችም፥ የሰማዮችም መሠረቶች ተነቃነቁ፤ እግዚአብሔርም ተቈጥቶአልና ተንቀጠቀጡ።,ወደንገጸት ወአንቀልቀለት ምድር ወመሰረተ ሰማይ ተሀውከ ወተከውሰ እስመ ተምዖን እግዚአብሔር ።,"Then the earth shook and trembled; the foundations of heaven moved and shook, because he was wroth." +ከቍጣው ጢስ ወጣ፥ ከአፉም የሚበላ እሳት ነደደ፤ ፍምም ከእርሱ በራ።,ወዐርገ ጢስ እምነ መዐቱ ወእሳት እምነ አፉሁ እንተ ትበልዕ ወአፍሓም ነደደ እምኔሁ ።,"There went up a smoke out of his nostrils, and fire out of his mouth devoured: coals were kindled by it." +ሰማዮችን ዝቅ ዝቅ አደረገ፥ ወረደም፤ ጨለማም ከእግሩ በታች ነበረ።,ወአጽነነ ሰማየ ወወረደ ወቆባር መትሕተ እገሪሁ ።,"He bowed the heavens also, and came down; and darkness was under his feet." +በኪሩብም ላይ ተቀምጦ በረረ፤ በነፋስም ክንፍ ሆኖ ታየ፤,ተጽዕነ ላዕለ ኪሩቤል ወሠረረ ወአስተርአየ በክነፈ ነፋስ ።,"And he rode upon a cherub, and did fly: and he was seen upon the wings of the wind." +መሰ���ርያውን ጨለማ፥ በዙሪያውም የነበረውን ድንኳን፥ በደመና ውስጥ የነበረ የጨለማ ውኃ አደረገ።,ወገብረ ጽልመተ ምኅባኢሁ ወዐውዶ ጽላሎቱ ወአግዘፈ ጽልመተ በራእየ ደመናት ።,"And he made darkness pavilions round about him, dark waters, and thick clouds of the skies." +በፊቱም ካለው ብርሃን የተነሣ ፍም ተቃጠለ።,ወእምነ ብርሃን ቀድሜሁ ነደደ አፍሓመ እሳት ።,Through the brightness before him were coals of fire kindled. +እግዚአብሔርም ከሰማያት አንጐደጐደ፥ ልዑልም ቃሉን ሰጠ፤,ወአንጐድጐደ በሰማይ እግዚአብሔር ወወሀበ ቃሎ ልዑል ።,"The LORD thundered from heaven, and the most High uttered his voice." +ፍላጻውን ላከ፥ በተናቸውም መብረቆችን ላከ፥ አወካቸውም።,ወፈነወ አሕጻ ወዘረዎሙ ወአብረቀ መብረቀ ወአደንገጾሙ ።,"And he sent out arrows, and scattered them; lightning, and discomfited them." +ከእግዚአብሔር ዘለፋ፥ ከመዓቱም መንፈስ እስትንፋስ የተነሣ፥ የባሕር ፈሳሾች ታዩ፥ የዓለም መሠረቶችም ተገለጡ።,ወአስተርአየ ሙጻአተ ማያት ወተከሥተ መሰረተ ዓለም እምነ ተግሣጸ እግዚአብሔር ወእምነ እስትንፋሰ መንፈስ መዐቱ ቆመ ማይ ።,"And the channels of the sea appeared, the foundations of the world were discovered, at the rebuking of the LORD, at the blast of the breath of his nostrils." +ከላይ ሰደደ፥ ወሰደኝም፤ ከብዙ ውኆችም አወጣኝ።,ፈነወ እምአርያም ወነሥአኒ ወአድኀነኒ እምነ ማያት ብዙኅ ።,"He sent from above, he took me; he drew me out of many waters;" +ከብርቱዎች ጠላቶቼ፥ ከሚጠሉኝም አዳነኝ፤ በርትተውብኝ ነበርና።,ወባልሐኒ እምነ ፀርየ ጽኑዓን ወእምነ ጸላእትየ እለ ኀየሉ እምኔየ ወደክሙ ኵሉ ፀርየ ።,"He delivered me from my strong enemy, and from them that hated me: for they were too strong for me." +በመከራዬ ቀን ደረሱብኝ፤ እግዚአብሔር ግን ደገፋዬ ሆነ።,ወበጽሑኒ በዕለተ ምንዳቤየ ወኮነኒ እግዚአብሔር ምስካይየ ።,They prevented me in the day of my calamity: but the LORD was my stay. +ወደ ሰፊ ስፍራም አወጣኝ፤ ወድዶኛልና አዳነኝ።,ወአውፅአኒ ውስተ መርሕብ ወአድኀነኒ እስመ ሠምረ ብየ ።,"He brought me forth also into a large place: he delivered me, because he delighted in me." +እግዚአብሔር እንደ ጽድቄ ይከፍለኛል፤ እንደ እጄ ንጽሕና ይመልስልኛል፤,ወፈደየኒ እግዚአብሔር ዘካመ ጽድቀየ ወበከመ ንጽሐ እደውየ አግብአ ሊተ ።,The LORD rewarded me according to my righteousness: according to the cleanness of my hands hath he recompensed me. +የእግዚአብሔርን መንገድ ጠብቄአለሁና፥ በአምላኬም አላመፅሁምና።,እስመ ኵሉ ኵነኔሁ ቅድሜየ ውእቱ ወጽድቁኒ ኢርሕቀ እምኔየ ።,"For I have kept the ways of the LORD, and have not wickedly departed from my God." +ፍርዱ ሁሉ በፊቴ ነበረና፤ ከሥርዓቱም አልራቅሁምና።,ወእከውን ንጹሐ ምስሌሁ ወእቀድም ተዐቅቦ እምነ ኀጣውእየ ።,"For all his judgments were before me: and as for his statutes, I did not depart from them." +በእርሱ ዘንድ ቅን ነበርሁ፥ ከኃጢአቴም ተጠበቅሁ።,ወይፈድየኒ እግዚአብሔር በከመ ጽድቅየ ወበካመ ንጽሐ እደውየ ይፈድየኒ በቅድመ አዕይንቲሁ ።,"I was also upright before him, and have kept myself from mine iniquity." +እግዚአብሔርም እንደ ጽድቄ፥ እንደ እጄም ንጽሕና በዓይኖቹ ፊት መለሰልኝ።,ምስለ ጻድቀ ትጸድቅ ወምስለ ንጹሕ ብእሲ ትነጽሕ ።,Therefore the LORD hath recompensed me according to my righteousness; according to my cleanness in his eye sight. +ከቸር ሰው ጋር ቸር ሆነህ ትገኛለህ፤ ከቅን ሰው ጋር ቅን ሆነህ ትገኛለህ፤,ወምስለ ኅሩይ ኅሩየ ትከውን ወምስለ ዕልው ትትገፈታዕ ።,"With the merciful thou wilt shew thyself merciful, and with the upright man thou wilt shew thyself upright." +ከንጹሕ ጋር ንጹሕ ሆነህ ትገኛለህ፤ ከጠማማም ጋር ጠማማ ሆነህ ትገኛለህ።,እስመ አንተ ሕዝበ ትሑተ ታድኅን ወአዕይንቲሆሙ ለዕቡያን ታቴሕት ።,With the pure thou wilt shew thyself pure; and with the froward thou wilt shew thyself unsavoury. +አንተ የተጠቃውን ሕዝብ ታድናለህና፤ የትዕቢተኞችን ዓይን ��ን ታዋርዳለህ።,እስመ ታበርህ አዕይንትየ እግዚኦ ፤ አምላኪየ ያበርሃ ለጽልመትየ ።,"And the afflicted people thou wilt save: but thine eyes are upon the haughty, that thou mayest bring them down." +አቤቱ፥ አንተ መብራቴ ነህና፤ እግዚአብሔርም ጨለማዬን ያበራል።,እስመ ብከ እረውጽ ባሕቲትየ ወበአምላኪየ እትዐደዋ ለአረፍት ።,"For thou art my lamp, O LORD: and the LORD will lighten my darkness." +በአንተ ኃይል በጭፍራ ላይ እሮጣለሁና፤ በአምላኬም ቅጥሩን እዘልላለሁና።,ንጽሕት ፍኖቱ ለጽኑዕ ፤ ቃለ እግዚአብሔር ጽኑዕ ወርሱን ፤ ወምእመኖሙ ውእቱ ለኵሎሙ እለ ተወከሉ በቱ ።,For by thee I have run through a troop: by my God have I leaped over a wall. +የአምላክ መንገድ ፍጹም ነው፤ የእግዚአብሔር ቃል የነጠረ ነው፤ በእርሱ ለሚታመኑት ሁሉ ጋሻ ነው።,መኑ ጽኑዕ ዘእንበለ እግዚአብሔር ወመኑ ፈጣሪ ዘእንበለ አምላክነ ኀያል ።,"As for God, his way is perfect; the word of the LORD is tried: he is a buckler to all them that trust in him." +ከእግዚአብሔር በቀር አምላክ ማን ነው? ከአምላካችንስ በቀር አምባ ማን ነው?,ወያጸንዐኒ በኀይል ወጼሐ ንጹሐ ለፍኖትየ ።,"For who is God, save the LORD? and who is a rock, save our God?" +ኃይልን የሚያስታጥቀኝ፥ መንገዴንም የሚያቃና፥,ወአቀሞን ከመ ሀየል ለእገርየ ወአቀሞን ውስተ ልዑል ።,God is my strength and power: and he maketh my way perfect. +እግሮቼን እንደ ብሆር እግሮች የሚያበረታ፥ በኮረብቶችም የሚያቆመኝ እግዚአብሔር ነው።,ወይሜህሮን ውስተ ፀብእ ለእደውየ ወአዘዘ ቀስተ ብርት ለመዝራዕትየ ።,He maketh my feet like hinds' feet: and setteth me upon my high places. +እጆቼን ሰልፍ ያስተምራል፤ በክንዴም የናስ ቀስት እገትራለሁ።,ወወሀበኒ ምእመነ ለፍርቃንየ ወአውሥኦትከ አብዝኀተኒ ውስተ መርሕብ,He teacheth my hands to war; so that a bow of steel is broken by mine arms. +የማዳንህንም ጋሻ ሰጠኸኝ፤ ተግሣጽህም አሳደገኝ።,ወአጽናዕከ መካይድየ በመትሕቴየ ወኢተሀውከ እገርየ ።,Thou hast also given me the shield of thy salvation: and thy gentleness hath made me great. +አረማመዴን በበታቼ አሰፋህ፥ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።,እዴግኖሙ ለፀርየ ወኣጠፍኦሙ ወኢይትመየጥ እስከ አኀልቆሙ ፤,Thou hast enlarged my steps under me; so that my feet did not slip. +ጠላቶቼን አሳድዳቸዋለሁ፥ አጠፋቸውማለሁ፤ እስካጠፋቸውም ድረስ አልመለስም።,ወእቀጠቅጦሙ ኢይትነሥኡ እንከ ወይወድቁ ታሕተ እገርየ ።,"I have pursued mine enemies, and destroyed them; and turned not again until I had consumed them." +አስጨንቃቸዋለሁ መቆምም አይችሉም፥ ከእግሬም በታች ይወድቃሉ።,ወታጸንዐኒ በኀይል ውስተ ፀብእ ወትቀጽኦሙ ለእለ ይትነሥኡ ላዕሌየ ታሕቴየ ።,"And I have consumed them, and wounded them, that they could not arise: yea, they are fallen under my feet." +ለሰልፍም ኃይልን ታስታጥቀኛለህ፤ በላዬ የቆሙትን በበታቼ ታስገዛቸዋለህ።,ወትሜጥወኒ ዘባናቲሆሙ ለፀርየ ወትሤርዎሙ ለጸላእትየ ።,For thou hast girded me with strength to battle: them that rose up against me hast thou subdued under me. +የጠላቶቼን ጀርባ ሰጠኸኝ፥ የሚጠሉኝንም አጠፋሃቸው።,ይጸርኁ ወአልቦ ዘይረድኦሙ ወኀበ እግዚአብሔር ወኢሰምዖሙ ።,"Thou hast also given me the necks of mine enemies, that I might destroy them that hate me." +ጮኹ፥ የሚረዳቸውም አልነበረም፤ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፥ አልሰማቸውምም።,ወእከይዶሙ ከመ ጽንጕነ ፍኖት ወእጠስዮሙ ።,"They looked, but there was none to save; even unto the LORD, but he answered them not." +እንደ ምድር ትቢያ ፈጨኋቸው፤ እንደ አደባባይም ጭቃ ረገጥኋቸው፥ ደቀደቅኋቸውም።,ወአድኅነኒ እምነ ባእሰ አሕዛብ ወተዐቅበኒ ውስተ ርእሰ ሕዝብ ፤ ሕዝብ ዘኢያአምር ተቀንዩ ሊተ ።,"Then did I beat them as small as the dust of the earth, I did stamp them as the mire of the street, and did spread them abroad." +ከሕዝብ ክርክር ታድነኛለህ፤ የአሕዛብም ራስ አድርገህ ትሾመኛለህ፤ የማላውቀው ሕዝብም ይገዛልኛል።,ውስተ ምስ���ዐ እዝን አውሥኡኒ ደቂቀ ነኪር ሐሰዉኒ ።,"Thou also hast delivered me from the strivings of my people, thou hast kept me to be head of the heathen: a people which I knew not shall serve me." +የባዕድ ልጆች ደለሉኝ፤ በጆሮ ሰምተው ተገዙልኝ።,ደቂቀ ነኪር በልዩ ወይድኀጹ እምነ ሕንክስናሆሙ ።,"Strangers shall submit themselves unto me: as soon as they hear, they shall be obedient unto me." +የባዕድ ልጆች እየጠፉ ይሄዳሉ፤ ከተዘጉ ስፍሮች እየተንቀጠቀጡ ይወጣሉ።,ሕያው እግዚአብሔር ወይትባረክ ዐቃቤ ሕይወትየ አምላኪየ ።,"Strangers shall fade away, and they shall be afraid out of their close places." +እግዚአብሔር ሕያው ነው፥ ጠባቂዬም ቡሩክ ነው፤ የመድኃኒቴ ጠባቂ አምላኬ ከፍ ከፍ ይበል፤,ጽኑዕ ውእቱ እግዚአብሔር ወይትቤቀል ሊተ ወያገርሮሙ ለአሕዛብ መትሕቴየ ።,The LORD liveth; and blessed be my rock; and exalted be the God of the rock of my salvation. +በቀሌን የሚመልስልኝ አምላክ፥ አሕዛብን በበታቼ የሚያስገዛ፥,ወያወጽአኒ እምነ ፀርየ ወታሌዕለኒ እምእለ ይትነሥኡ ላዕሌየ ወእምነ ብእሲ በማፂ ታድኅነኒ ።,"It is God that avengeth me, and that bringeth down the people under me," +ከጠላቶቼ የሚያወጣኝ እርሱ ነው፤ በእኔም ላይ ከቆሙ ከፍ ከፍ ታደርገኛለህ፤ ከግፈኛ ሰው ታድነኛለህ።,ወበበይነዝ እገኒ ለከ በኀበ አሕዛብ ወእዜምር ለስምከ ።,And that bringeth me forth from mine enemies: thou also hast lifted me up on high above them that rose up against me: thou hast delivered me from the violent man. +አቤቱ፥ ስለዚህ በአሕዛብ ዘንድ አመሰግንሃለሁ፥ ለስምህም እዘምራለሁ።,ያዐብያ ለመድኃኒተ ንጉሥ ወአይ ምሕረተ ለመሲሑ ለዳዊት ወለዘርኡ እስከ ለዓለም ።,"Therefore I will give thanks unto thee, O LORD, among the heathen, and I will sing praises unto thy name." +የዳዊትም የመጨረሻ ቃሉ ይህ ነው። ከፍ ከፍ የተደረገው፥ በያዕቆብም አምላክ የተቀባው፥ በእስራኤል ዘንድ መልካም ባለ ቅኔ የሆነ፥ የእሴይ ልጅ የዳዊት ንግግር፤,ወዝንቱ ነገሩ ደኃሪ ለዳዊት ፤ ምእመን ዳዊት ወልደ እሴይ ወምእመን ብእሲ ዘአቀመ እግዚአብሔር አምላከ ያዕቆብ ወአዳም መዝሙረ እስራኤል ።,"Now these be the last words of David. David the son of Jesse said, and the man who was raised up on high, the anointed of the God of Jacob, and the sweet psalmist of Israel, said," +የእግዚአብሔር መንፈስ በእኔ ተናገረ፤ ቃሉም በአንደበቴ ላይ ነበረ።,መንፈሰ እግዚአብሔር ተናገረ በላዕሌየ ወቃሉ ውስተ ልሳንየ ።,"The Spirit of the LORD spake by me, and his word was in my tongue." +የእስራኤል አምላክ ተናገረኝ፤ የእስራኤል ጠባቂ እንዲህ አለ። በሰው ላይ በጽድቅ የሚሠለጥን፥ በእግዚአብሔርም ፍርሃት የሚነግሥ፥,ይቤ አምላከ እስራኤል አምሳለ ተናገርኩ በእጓለ እመሕያው ከመ ታጽንዑ ፍርሀተ እግዚአብሔር ።,"The God of Israel said, the Rock of Israel spake to me, He that ruleth over men must be just, ruling in the fear of God." +እርሱ እንደ ማለዳ ብርሃን እንደ ፀሐይ አወጣጥ፥ በጥዋትም ያለ ደመና እንደሚደምቅ፥ ከዝናብ በኋላ ከምድር እንደሚበቅል ልምላሜ ይሆናል።,ወበብርሃነ እግዚአብሔር በጽባሕ ይሠርቅ ፀሓይ ወበነግህ ይመጽእ ብርሃኑ ወእምነ ዝናም ይሥዕር ሐመልማል ውስተ ምድር ።,"And he shall be as the light of the morning, when the sun riseth, even a morning without clouds; as the tender grass springing out of the earth by clear shining after rain." +በውኑ ቤቴ በእግዚአብሔር ዘንድ እንዲሁ አይደለምን? ከእኔም ጋር በሁሉ ነገር ቅንና ጽኑ የሆነውን የዘላለም ቃል ኪዳን አድርጎአል፤ መድኃኒቴንና ፈቃዴን ሁሉ ያበቅላል።,ወዝንቱ ውእቱ ቤትየ ዘምስለ ጽኑዕ እስመ ኪዳን ዘለዓለም ድልወ አቀመ ሊተ እንተ ዕቅብት በኵሉ መዋዕል እስመ ኵሉ ሕይወትየ ወኵሉ ፈቃድየ በእግዚአብሔር እስመ ኢይሠርፅ በማፂ ።,"Although my house be not so with God; yet he hath made with me an everlasting covenant, ordered in all things, and sure: for this is all my salvation, and all my desire, although he make it not to grow." +ዓመፀኞች ሁሉ ግን ሰው በእጁ እንደማይዘው፥ እንደ ተጣለ እሾህ ናቸው።,ከመ ዐቃቤ ምልኅት ።,"But the sons of Belial shall be all of them as thorns thrust away, because they cannot be taken with hands:" +ማናቸውም ሰው ይነካው ዘንድ ቢወደድ፥ በእጁ ብረትና የጦሩን የቦ ይይዛል፤ በሥራቸውም በእሳት ፈጽሞ ይቃጠላሉ።,ከማሁ ኵሎሙ እሙንቱ እስመ አኮ በእድ ዘይመልኅዎሙ ።,But the man that shall touch them must be fenced with iron and the staff of a spear; and they shall be utterly burned with fire in the same place. +የዳዊት ኃያላን ስም ይህ ነው። የአለቆች አለቃ የሆነ ከነዓናዊው ኢያቡስቴ ነበረ፤ እርሱም ጦሩን አንሥቶ ስምንት መቶ ያህል በአንድ ጊዜ ገደለ።,ወአኮ ሰብእ ዘይጻሙ ቦሙ ወኢበብዝኀ ኀፂን ወኢበብዝኀ ዕፀ ኵናት ዘእንበለ ዘይውዕዩ በእሳት ወይነድዱ በኀሳሮሙ ።,"These be the names of the mighty men whom David had: The Tachmonite that sat in the seat, chief among the captains; the same was Adino the Eznite: he lift up his spear against eight hundred, whom he slew at one time." +ከእርሱም በኋላ የአሆሃዊው የዱዲ ልጅ ኤልያናን ነበረ፤ ለሰልፍ የተሰበሰቡትን ፍልስጥኤማውያንን በተገዳደሩ ጊዜ ከዳዊት ጋር ከሦስቱ ኃያላን አንዱ እርሱ ነበረ፤ የእስራኤልም ሰዎች ተመለሱ።,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለጽኑዓኒሁ ለዳዊት ፤ ኢያቡስቴ ከነናዊ መልአከ ሣልስተ እዴሁ ፤ አዲኖን አሣናዊ ዘቈልቈለ ላዕለ ፰፻ብእሲ ሐራ በምዕር ።,"And after him was Eleazar the son of Dodo the Ahohite, one of the three mighty men with David, when they defied the Philistines that were there gathered together to battle, and the men of Israel were gone away:" +እርሱ ግን ተነሥቶ እጁ እስኪደክምና ከሰይፉ ጋር እስኪጣበቅ ድረስ ፍልስጥኤማውያንን መታ፤ በዚያም ቀን እግዚአብሔር ታላቅ መድኃኒት አደረገ፤ ሕዝቡም ከእርሱ በኋላ ምርኮ ለመግፈፍ ብቻ ተመለሰ።,ወምስሌሁ ኤሌአናን ወልደ አበ እኁሁ ወልደ ሶሲ ዘላዕለ ፫ኀያላን እለ ምስለ ዳዊት ወአመ ተዐየኑ በኢሎፍሊ ተጋብኡ በህየ ይትቃተሉ ወሶበ ጸርኁ ሰብአ እስራኤል ውእቱ ተንሥአ ወቀተሎሙ ለኢሎፍሊ እስከ ደክመ እደዊሁ ወየብሰ እዴሁ በመጥባሕት ወገብረ እግዚአብሔር ዐቢየ መድኀኒተ ይእተ አሚረ ወሕዝብሰ ነበሩ ድኅሬሁ ወባሕቱ ይሰልቡ ።,"He arose, and smote the Philistines until his hand was weary, and his hand clave unto the sword: and the LORD wrought a great victory that day; and the people returned after him only to spoil." +ከእርሱም በኋላ የአሮዳዊው የአጌ ልጅ ሣማ ነበረ። ፍልስጥኤማውያንም ምስር በሞላበት እርሻ በአንድነት ሆነው ተከማችተው ነበር፤ ሕዝቡም ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ።,ምስሌሁ ሶርክያስ ወተጋብኡ ኢሎፍሊ በሐጋይ ወሀለወ ህየ ፩ኅብረ ገራህት ምሉእ ብርስነ ወጐዩ ሕዝብ እምቅድመ ገጾሙ ለኢሎፍሊ ።,"And after him was Shammah the son of Agee the Hararite. And the Philistines were gathered together into a troop, where was a piece of ground full of lentiles: and the people fled from the Philistines." +እርሱ ግን በእርሻው መካከል ቆሞ ጠበቀ፥ ፍልስጥኤማውያንንም ገደለ፤ እግዚአብሔርም ታላቅ መድኃኒትአደረገ።,ወቆሙ ማእከለ ይእቲ ገራህት ወአድኀኖሙ ወቀተሎሙ ለኢሎፍሊ ወገብረ እግዚአብሔር መድኀኒተ ዐቢየ ።,"But he stood in the midst of the ground, and defended it, and slew the Philistines: and the LORD wrought a great victory." +ከሠላሳውም አለቆች ሦስቱ ወርደው በመከር ጊዜ ወደ ዳዊት ወደ ዓዶላም ዋሻ መጡ፤ የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር።,ወወረዱ ፫እምነ ፴ወወረዱ ውስተ ቃስኖ ኀበ ዳዊት ውስተ በአተ ኤዶላም ወአልባሲሆሙኒ ለኢሎፍሊ ወተዐየኑ ውስተ አንቀጸ ረፋይን ።,"And three of the thirty chief went down, and came to David in the harvest time unto the cave of Adullam: and the troop of the Philistines pitched in the valley of Rephaim." +በዚያ ጊዜም ዳዊት በምሽጉ ውስጥ ነበረ፥ የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ በዚያ ጊዜ በቤተ ልሔም ነበረ።,ወዳዊትሰ ይእተ አሚረ ውስተ ቅጽር ሀሎ ወኀይሎሙ ለኢሎፍሊ ይእተ አሚረ ውስተ ቤተ ልሔም ።,"And David was then in an hold, and the garrison of the Philistines was then in Bethlehem." +ዳዊትም። በበሩ አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ማን ባጠጣኝ? ብሎ ተመኘ።,ወፈተወ ዳዊት ወይቤ መኑ እምአስተየኒ ማየ እምነ ዐዘቅት ዘውስተ አንቀጸ ቤተ ልሔም ወሀለወ ኀይሎሙ ለኢሎፍሊ ይእተ አሚረ ውስተ ቤተ ልሔም ።,"And David longed, and said, Oh that one would give me drink of the water of the well of Bethlehem, which is by the gate!" +ሦስቱም ኃያላን የፍልስጥኤማውያንን ሠራዊት ቀድደው ሄዱ፥ በበሩም አጠገብ ካለችው ከቤተ ልሔም ምንጭ ውኃ ቀዱ፥ ይዘውም ለዳዊት አመጡለት፤ እርሱ ግን ሊጠጣ አልወደደም፥ ነገር ግን ለእግዚአብሔር አፍስሶ።,ወሠጠቁ ማእከለ ትዕይንቶሙ ለኢሎፍሊ እልክቱ ፫ጽኑዓን ወቀድሑ ማየ እምነ ይእቲ ዐዘቅት እንተ ውስተ አንቀጸ ቤተ ልሔም ወነሥኡ ወአምጽኡ ኀበ ዳዊት ወአበየ ሰትየ እምኔሁ ወአውጽኆ ለእግዚአብሔር ።,"And the three mighty men brake through the host of the Philistines, and drew water out of the well of Bethlehem, that was by the gate, and took it, and brought it to David: nevertheless he would not drink thereof, but poured it out unto the LORD." +አቤቱ፥ ይህን አደርግ ዘንድ ከእኔ ይራቅ፤ በነፍሳቸው ደፍረው የሄዱ ሰዎች ደም አይደለምን? ብሎ ይጠጣ ዘንድ አልወደደም። ሦስቱ ኃያላን ያደረጉት ይህ ነው።,ወይቤ ሐሰ ሊተ እግዚኦ እምነ ገቢሮቱ ለዝንቱ እምሰቲየ ደሞሙ ለእለ ሖሩ ወመጠዉ ነፍሶሙ ወአበየ ለሰቲዮቶ ወከመዝ ገብሩ እልክቱ ፫ጽኑዓን ።,"And he said, Be it far from me, O LORD, that I should do this: is not this the blood of the men that went in jeopardy of their lives? therefore he would not drink it. These things did these three mighty men." +የጽሩያም ልጅ የኢዮአብ ወንድም አቢሳ የሠላሳው አለቃ ነበረ። እርሱም ጦሩን በሦስቱ መቶ ላይ አንሥቶ ገደላቸው፤ ስሙም እንደ ሦስቱ ተጠርቶ ነበር።,ወአቢሳ ወልደ ሶሩህያ እኁሁ ለኢዮአብ መልአኮሙ ውእቱ ለሠለስቲሆሙ ወውእቱኒ አንሥአ ኵናቶ ላዕለ ፫፻ወዝንቱ ምዝጋናሁ ሎቱኒ በውስተ ሠለስቲሆሙ ።,"And Abishai, the brother of Joab, the son of Zeruiah, was chief among three. And he lifted up his spear against three hundred, and slew them, and had the name among three." +እርሱ በሠላሳው መካከል የከበረ አልነበረምን? ስለዚህ አለቃቸው ሆኖ ነበር፤ ነገር ግን ወደ ሦስቱ አልደረሰም።,ወውእቱ ይከብር እምነ ሠለስቲሆሙ ወኮነ ሎሙ መልአኮሙ ወእስከ ሠለስቲሆሙ ኢበጽሐ ።,Was he not most honourable of three? therefore he was their captain: howbeit he attained not unto the first three. +በቀብጽኤል የነበረው ታላቅ ሥራ ያደረገው የጽኑዕ ሰው የዮዳሄ ልጅ በናያስ የሞዓባዊውን የቀብስኤልን ሁለት ልጆች ገደለ፤ በአመዳዩም ወራት ወርዶ በጕድጓድ ውስጥ አንበሳ ገደለ።,ወባንያስ ወልደ ዮዳሔ ውእቱኒ ብእሲ ዘብዙኅ ዕልገቱ እምነ ቀባስሔል ፤ ውእቱ ቀተሎሙ ለሞአብ ለደቂቀ አርኤል ወውእቱ ወረደ ወቀተሎሙ ለሕዝብ እለ ውስተ ማእከለ በዘቅት አመ ዕለተ በረድ ።,"And Benaiah the son of Jehoiada, the son of a valiant man, of Kabzeel, who had done many acts, he slew two lionlike men of Moab: he went down also and slew a lion in the midst of a pit in time of snow:" +ረጅሙንም ግብጻዊ ሰው ገደለ፤ ግብጻዊው በእጁ ጦር ነበረው፤ በናያስ ግን በትር ይዞ ወደ እርሱ ወረደ፥ ከግብጻዊውም እጅ ጦሩን ነቅሎ በገዛ ጦሩ ገደለው።,ወውእቱ ቀተሎ ለብእሲ ግብጻዊ ብእሲ ነኪር ወውስተ እዴሁ ለውእቱ ግብጻዊ ኵናት ከመ ሰርዌ ተንከተም ወወረደ ኀቤሁ ምስለ ውእቱ ኵናት ወመሠጠ እምውስተ እዴሁ ኵናቶ ለውእቱ ግብጻዊ ወቀተሎ በኵናቱ ።,"And he slew an Egyptian, a goodly man: and the Egyptian had a spear in his hand; but he went down to him with a staff, and plucked the spear out of the Egyptian's hand, and slew him with his own spear." +የዮዳሄ ልጅ በናያስ ያደረገው ይህ ነው፤ ስሙም እንደ ሦስቱ ኃያላን ተጠርቶ ነበር።,ወከመዝ ገብረ ብንያስ ወልደ ዮዳሔ ወዝንቱ ምዝጋናሁ በውስተ ሠለስቲሆሙ ።,"These things did Benaiah the son of Jehoiada, and had the name among three mighty men." +ከሠላሳውም ይልቅ የከበረ ነበረ፥ ነገር ግን ወደ ሦስቱ አልደረሰም። ዳዊትም በክብር ዘበኞቹ ላይ ሾመው።,ወክቡር እምነ ሠለስቲሆሙ ወኢበጽሐ ውስተ ሠለስቲሆሙ ወሤሞ ዳዊት ላዕለ ትእዛዙ ፤ ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለጽኑዓኒሁ ለዳዊት ፤,"He was more honourable than the thirty, but he attained not to the first three. And David set him over his guard." +የኢዮአብም ወንድም አሣሄል በሠላሳው መካከል ነበረ፥ የቤተ ልሔም ሰው የዱዲ,አሳሔል እኁሁ ለኢዮአብ ወውእቱ ላዕለ ሠላሳ ፤,"Asahel the brother of Joab was one of the thirty; Elhanan the son of Dodo of Bethlehem," +ልጅ ኤልያናን፥ አሮዳዊው ሣማ፥ ሒሮዳዊው ኤሊቃ፥,ኤልአናን ወልደ ዱል አበ እኁሁ በቤተ ልሔም ።,"Shammah the Harodite, Elika the Harodite," +ፈልጣዊው ሴሌስ፥ የቴቁሐዊው,ሳሜ አሩዳዊ ።,"Helez the Paltite, Ira the son of Ikkesh the Tekoite," +የዒስካ ልጅ ዒራስ፥ ዓናቶታዊው,ሶሌ ዘተለዎ ለኢራሶ ወልደ ኤስኮ ቶቄያዊ ።,"Abiezer the Anethothite, Mebunnai the Hushathite," +አቢዔዜር፥ ኩሳታዊው ምቡናይ፥ አሆሃዊው,አብዮዜር አጦታዊ ዘእምነ ደቂቀ አስቲጡ ።,"Zalmon the Ahohite, Maharai the Netophathite," +ጸልሞን፥ ነጦፋዊው ኖኤሬ፥ የነጦፋዊው የበዓና ልጅ ሔሌብ፥ ከብንያም ወገን,ኤሎን አሎናዊ ኖኤሬታ ዘውስተ ፋጢ ።,"Heleb the son of Baanah, a Netophathite, Ittai the son of Ribai out of Gibeah of the children of Benjamin," +ከጊብዓ የሪባይ ልጅ ኢታይ፥ ጲርዓቶናዊው በናያስ፥ የገዓስ ወንዝ ሰው,ዘኤታይ ወልደ ሬማስጋብሔት ወልደ ብንያም ኤፍራታዊ ።,"Benaiah the Pirathonite, Hiddai of the brooks of Gaash," +ሂዳይ፥ ዓረባዊው አቢዓልቦን፥ በርሑማዊው,አሶም አብረላዊ ።,"Abialbon the Arbathite, Azmaveth the Barhumite," +ዓዝሞት፥ ሸዓልቦናዊው ኤሊያሕባ፥,ኤማሌዎስ አለሞናዊ ወልደ አሶን ዮናታን ።,"Eliahba the Shaalbonite, of the sons of Jashen, Jonathan," +የአሳን ልጆች፥ ዮናታን፥ አሮዳዊው ሣማ,ስምና አሮዳዊ አሜነን ወልደ ሳሬ ሐተራዊ ።,"Shammah the Hararite, Ahiam the son of Sharar the Hararite," +የአሮዳዊው የአራር ልጅ አምናን፥ የማዕካታዊው ልጅ የአሐስባይ ልጅ ኤሌፋላት፥ የጊሎናዊው የአኪጦፌል ልጅ ኤልያብ፥,አሊፍሌት ወልደ ዐሳብ ወልደ መከኪ ፤ ኤልያብ ወልደ አኪጦፌል ጌሎናዊ ።,"Eliphelet the son of Ahasbai, the son of the Maachathite, Eliam the son of Ahithophel the Gilonite," +ቀርሜሎሳዊው ሐጽሮ፥ አርባዊው ፈዓራይ፥,አሰሬ ቀርሜላዊ ዘአፌዎ ኢአኪ ።,"Hezrai the Carmelite, Paarai the Arbite," +የሱባ ሰው የናታን ልጅ ይግዓል፥ ጋዳዊው,ገለአዳዊ ወልደ እታን ዘእምነ ኀይል ፤ ደቂቀ ገለአድ ።,"Igal the son of Nathan of Zobah, Bani the Gadite," +ባኒ፥ የጽሩያ ልጅ የኢዮአብ ጋሻ ጃግሬዎች አሞናዊው ጼሌቅ፥ ብኤሮታዊው,ኤልዩ ዐመናዊ ፤ ጌሎሬ ቤሮታዊ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ለኢዮአብ ወልደ ሶርህያ ።,"Zelek the Ammonite, Naharai the Beerothite, armourbearer to Joab the son of Zeruiah," +ነሃራይ፥ ይትራዊው ዒራስ፥ ይትራዊው,ኤራስ ኤተራዊ ፤ ጋሬብ ኤተናዊ ።,"Ira an Ithrite, Gareb an Ithrite," +ጋሬብ፥ ኬጢያዊው ኦርዮ፤ ሁሉ በሁሉ ሠላሳ ሰባት ናቸው።,ኡርያስ ኬጥያዊ ፤ ኵሎሙ ፴ወ፯ጽኑዓን እምነ ፈለገ ገደብያል ወልደ አረበቴው ።,Uriah the Hittite: thirty and seven in all. +እግዚአብሔርም ሳሙኤልን። በእስራኤል ላይ እንዳይነግሥ ለናቅሁት ለሳኦል የምታለቅስለት እስከ መቼ ነው? በቀንድህ ዘይቱን ሞልተህ ሂድ፤ በልጆቹ መካከል ንጉሥ አዘጋጅቻለሁና ወደ እሴይ ወደ ቤተ ልሔም እልክሃለሁ አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሳሙኤል እስከ ማእዜኑ ትላሕዎ አንተ ለሳኦል ወአንሰ መነንክዎ ከመ ኢይንግሥ ላዕለ እስራኤል ፤ ምላእ ቀርነ ቅብእ ወነዓ እፈኑከ ኀበ እሴይ ውስተ ቤተ ልሔም እስመ ርኢኩ እምውስተ ደቂቁ ዘይነግሥ ሊተ ።,"And the LORD said unto Samuel, How long wilt thou mourn for Saul, seeing I have rejected him from reigning over Israel? fill thine horn with oil, and go, I will send thee to Jesse the Bethlehemite: for I have provided me a king among his sons." +ሳሙኤልም። እንዴት እሄዳለሁ? ሳኦል ቢሰማ ይገድለኛል አለ። እግዚአብሔርም። አንዲት ጊደር ይዘህ ሂድና፥ ለእግዚአብሔር እሠዋ ዘንድ መጣሁ በል።,ወይቤ ሳሙኤል ወእፎ አሐውር ወእመ ሰምዐ ሳኦል ይቀትለኒ ወይቤሎ እግዚአብሔር ንሣእ ምስሌከ እጉልተ እምውስተ አልህምት ወትብል እሡዕ መጻእኩ ለእግዚአብሔር ።,"And Samuel said, How can I go? if Saul hear it, he will kill me. And the LORD said, Take an heifer with thee, and say, I am come to sacrifice to the LORD." +እሴይንም ወደ መሥዋዕቱ ጥራው፥ የምታደርገውንም አስታውቅሃለሁ፤ የምነግርህንም ቅባልኝ አለው።,ወጸውዖ ለእሴይ ወለደቂቁ ውስተ መሥዋዕት ወእነግረከ ዘከመ ትገብር ወትቀብእ ዘአነ እሌለከ ።,"And call Jesse to the sacrifice, and I will shew thee what thou shalt do: and thou shalt anoint unto me him whom I name unto thee." +ሳሙኤልም እግዚአብሔር የተናገረውን አደረገ፥ ወደ ቤተ ልሔምም መጣ። የአገሩም ሽማግሌዎች እየተንቀጠቀጡ ሊገናኙት መጡና። የመጣኸው ለደኅንነት ነውን? አሉት።,ወገብረ ሳሙኤል ኵሎ ዘከመ ይቤሎ እግዚአብሔር ወሶበ በጽሐ ውስተ ቤተ ልሔም ደንገፁ ሊቃናተ ሀገር እስመ መጽአ ወይቤልዎ ሰላም ለምጽአትከ ራእይ ።,"And Samuel did that which the LORD spake, and came to Bethlehem. And the elders of the town trembled at his coming, and said, Comest thou peaceably?" +እርሱም። ለደኅንነት ነው፤ ለእግዚአብሔር እሠዋ ዘንድ መጣሁ፤ ቅዱሳን ሁኑ፥ ከእኔም ጋር ወደ መሥዋዕቱ ኑ አለ። እሴይንና ልጆቹንም ቀደሳቸው፥ ወደ መሥዋዕቱም ጠራቸው።,ወይቤሎሙ ሰላም ለክሙ ፤ እሡዕ ለእግዚአብሔር መጸእኩ ፤ ተቀደሱ ወተፈሥሑ ምስሌየ ዮም ፤ ወቀደሶሙ ለእሴይ ወለደቂቁ ወጸውዖሙ ውስተ መሥዋዕት ።,"And he said, Peaceably: I am come to sacrifice unto the LORD: sanctify yourselves, and come with me to the sacrifice. And he sanctified Jesse and his sons, and called them to the sacrifice." +እንዲህም ሆነ፤ በመጡ ጊዜ ወደ ኤልያብ ተመልክቶ። በእውነት እግዚአብሔር የሚቀባው በፊቱ ነው አለ።,ወእምዝ ሶበ መጽአ ወርእዮ ለኤልያብ ይቤ ቅድመ እግዚአብሔር መሲሑ ውእቱ ።,"And it came to pass, when they were come, that he looked on Eliab, and said, Surely the LORD'S anointed is before him." +እግዚአብሔር ግን ሳሙኤልን። ፊቱን የቁመቱንም ዘለግታ አትይ፤ ሰው እንዲያይ እግዚአብሔር አያይምና ናቅሁት፤ ሰው ፊትን ያያል፥ እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሳሙኤል ኢትነጽር ገጾ ወኢትርአይ ግርማ ርእየቱ እስመ መነንክዎ እስመ አኮ ከመ ይሬኢ ሰብእ ዘይሬኢ እግዚአብሔር እስመ ሰብእሰ ገጸ ይሬኢ ወእግዚአብሔርሰ ልበ ይሬኢ ።,"But the LORD said unto Samuel, Look not on his countenance, or on the height of his stature; because I have refused him: for the LORD seeth not as man seeth; for man looketh on the outward appearance, but the LORD looketh on the heart." +እሴይም አሚናዳብን ጠርቶ በሳሙኤል ፊት አሳለፈው፤ እርሱም። ይህን ደግሞ እግዚአብሔር አልመረጠውም አለ።,ወጸውዖ እሴይ ለአሚናዳብ ወመጽአ ቅድሜሁ ለሳሙኤል ወይቤ ለዝንቱኒ ኢኀረዮ እግዚአብሔር ።,"Then Jesse called Abinadab, and made him pass before Samuel. And he said, Neither hath the LORD chosen this." +እሴይም ሣማን አሳለፈው፤ እርሱም። ይህን ደግሞ እግዚአብሔር አልመረጠውም አለ።,ወአምጽኦ እሴይ ለሳባዕ ወይቤ ለዝንቱኒ ኢኀረዮ እግዚአብሔር ።,"Then Jesse made Shammah to pass by. And he said, Neither hath the LORD chosen this." +እሴይም ከልጆቹ ሰባቱን በሳሙኤል ፊት አሳለፋቸው። ሳሙኤልም እሴይን። እግዚአብሔር እነዚህን አልመረጠም አለው።,ወአምጽኦሙ እሴይ ለሰብዕቲሆሙ ደቂቁ ቅድሜሁ ለሳሙኤል ወይቤሎ ሳሙኤል ለእሴይ ለእሉኒ ኢኀረዮሙ እግዚአብሔር ።,"Again, Jesse made seven of his sons to pass before Samuel. And Samuel said unto Jesse, The LORD hath not chosen these." +ሳሙኤልም እሴይን። የቀረ ሌላ ልጅ አለህን? አለው። እርሱም። ታናሹ ገና ቀርቶአል፤ እነሆም፥ በጎችን ይጠብቃል አለ። ሳሙኤልም እሴይን። እርሱ እስኪመጣ ድረስ አንረፍቅምና ልከህ አስመጣው አለው።,ወይቤሎ ሳሙኤል ለእሴይ እሉኑ ዳእሙ ደቂቅከ ወይቤ ሀለወ ዘይንእስ ውስተ መራዕይ ይርዒ ወይቤሎ ሳሙኤል ለእሴይ ለአክ ያምጽእዎ እስመ ኢይመስሕ ዘእንበለ ይምጻእ ውእቱ ።,"And Samuel said unto Jesse, Are here all thy children? And he said, There remaineth yet the youngest, and, behold, he keepeth the sheep. And Samuel said unto Jesse, Send and fetch him: for we will not sit down till he come hither." +ልኮም አስመጣው፤ እርሱም ቀይ፥ ዓይኑም የተዋበ፥ መልኩም ያማረ ነበረ። እግዚአብሔርም። ይህ ነውና ተነሥተህ ቅባው አለ።,ወለአከ ወአምጽእዎ ወቀይሕ ውእቱ ወላሕይ አዕይንቲሁ ወሠናይ ራእዩ ለእግዚአብሔር ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሳሙኤል ተንሥእ ወቅብኦ ለዳዊት እስመ ውእቱ ይኄይሶሙ ።,"And he sent, and brought him in. Now he was ruddy, and withal of a beautiful countenance, and goodly to look to. And the LORD said, Arise, anoint him: for this is he." +ሳሙኤልም የዘይቱን ቀንድ ወስዶ በወንድሞቹ መካከል ቀባው። የእግዚአብሔርም መንፈስ ከዚያ ቀን ጀምሮ በዳዊት ላይ በኃይል መጣ። ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ አርማቴም ሄደ።,ወነሥአ ሳሙኤል ቀርነ ቅብእ ወቀብኦ በማእከለ አኀዊሁ ወመጽአ መንፈሰ እግዚአብሔር ላዕለ ዳዊት እምይእቲ አሚር ወለዝላፉ ወተንሥአ ሳሙኤል ወአተወ ውስተ አርማቴም ።,"Then Samuel took the horn of oil, and anointed him in the midst of his brethren: and the Spirit of the LORD came upon David from that day forward. So Samuel rose up, and went to Ramah." +የእግዚአብሔርም መንፈስ ከሳኦል ራቀ፥ ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ አሠቃየው።,ወኀደጎ መንፈሰ እግዚአብሔር ለሳኦል ወኀነቆ መንፈስ እኩይ እምኀበ እግዚአብሔር ።,"But the Spirit of the LORD departed from Saul, and an evil spirit from the LORD troubled him." +የሳኦልም ባሪያዎች። እነሆ ክፉ መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ ያሠቃይሃል፤,ወይቤልዎ ደቁ ለሳኦል ናሁ መንፈስ እኩይ የኀንቀከ እምኀበ እግዚአብሔር ።,"And Saul's servants said unto him, Behold now, an evil spirit from God troubleth thee." +በገና መልካም አድርጎ የሚመታ ሰው ይሹ ዘንድ ጌታችን በፊቱ የሚቆሙትን ባሪያዎቹን ይዘዝ፤ ከእግዚአብሔርም ዘንድ ክፉ መንፈስ በሆነብህ ጊዜ በእጁ ሲመታ አንተ ደኅና ትሆናለህ አሉት።,ይንግሩ አግብርቲከ ቅደሜከ ወየሐይወ እግዚኦሙ ፤ ርኢነ ብእሴ ዘይዜምር በመሰንቆ ወእምከመ መጽአ ላዕሌከ ዝንቱ መንፈስ እኩይ ወይዜምር ውእቱ በመሰንቆ ወያዐርፈከ ።,"Let our lord now command thy servants, which are before thee, to seek out a man, who is a cunning player on an harp: and it shall come to pass, when the evil spirit from God is upon thee, that he shall play with his hand, and thou shalt be well." +ሳኦልም ባሪያዎቹን። መልካም አድርጎ በገና መምታት የሚችል ሰው ፈልጋችሁ አምጡልኝ አላቸው።,ወይቤሎሙ ሳኦል ለደቁ ርእዩ ሊተ ብእሴ ዘሠናየ ይዜምር ወአምጽእዎ ሊተ ።,"And Saul said unto his servants, Provide me now a man that can play well, and bring him to me." +ከብላቴኖቹም አንዱ መልሶ። እነሆ፥ መልካም አድርጎ በገና የሚመታ የቤተ ልሔማዊውን የእሴይን ልጅ አይቻለሁ፤ እርሱም ጽኑዕ ኃያል ነው፥ በነገርም ብልህ፥ መልኩም ያማረ ነው፥ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነው አለ።,ወአውሥአ አሐዱ እምውስተ ደቁ ወይዜ ርኢኩ ወልደ እሴይ ዘቤተ ልሔም እንዘ ይዜምር ወጠቢብ ብእሲሁ ወመስተቃትል ውእቱ ወለባዊ በቃሉ ወሠናይ ራእዩ ብእሲሁ ወእግዚአብሔር ምስሌሁ ።,"Then answered one of the servants, and said, Behold, I have seen a son of Jesse the Bethlehemite, that is cunning in playing, and a mighty valiant man, and a man of war, and prudent in matters, and a comely person, and the LORD is with him." +ሳኦልም ወደ እሴይ መልክተኞች ልኮ። ከበጎች ጋር ያለውን ልጅህን ዳዊትን ላክልኝ አለ።,ወለአከ ሳኦል ሐዋርያተ ኀበ እሴይ እንዘ ይብል ፈንዎአ ሊተአ ለወልድከአ ዳዊ��አ ዘውስተ መራዕይከአ ።,"Wherefore Saul sent messengers unto Jesse, and said, Send me David thy son, which is with the sheep." +እሴይም እንጀራና የወይን ጠጅ አቁማዳ የተጫነ አህያ የፍየልም ጠቦት ወስዶ በልጁ በዳዋት እጅ ወደ ሳኦል ላከ።,ወነሥአ እሴይ መሳንቅተ ኅብስት ወዝቀ ወይን ወአሐደ ማሕስአ ጠሊ ወፈነወ ምስለ ዳዊት ወልዱ ኀበ ሳኦል ።,"And Jesse took an ass laden with bread, and a bottle of wine, and a kid, and sent them by David his son unto Saul." +ዳዊትም ወደ ሳኦል መጣ፥ በፊቱም ቆመ፤ እጅግም ወደደው፥ ለእርሱም ጋሻ ጃግሬው ሆነ።,ወቦአ ዳዊት ኀበ ሳኦል ወቆመ ቅድሜሁ ወአፍቀሮ ጥቀ ወረሰዮ ሎቱ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ።,"And David came to Saul, and stood before him: and he loved him greatly; and he became his armourbearer." +ሳኦልም ወደ እሴይ። በዓይኔ ሞገስ አግኝቶአልና ዳዊት በፊቴ፥ እባክህ፥ ይቁም ብሎ ላከ።,ወለአከ ሳኦል ኀበ እሴይ እንዘ ይብል ለይንበርአ ዳዊትአ ኀቤየአ ወይቁምአ ቅድሜየአ እስመ ረከበአ ሞገሰአ ቅድመ አዕይንትየአ ።,"And Saul sent to Jesse, saying, Let David, I pray thee, stand before me; for he hath found favour in my sight." +እንዲህም ሆነ፤ ከእግዚአብሔር ዘንድ ክፉ መንፈስ በሳኦል ላይ በሆነ ጊዜ ዳዊት በገና ይዞ በእጁ ይመታ ነበር፤ ሳኦልንም ደስ ያሰኘው ያሳርፈውም ነበር፥ ክፉ መንፈስም ከእርሱ ይርቅ ነበር።,ወእምዝ ሶበ ይመጽእ ዝክቱ መንፈስ እኩይ ላዕለ ሳኦል ይነሥእ ዳዊት መሰንቆሁ ወይዜምር በቅድሜሁ ወያዕርፍ ሳኦል ወይኤድሞ ወየኀደጎ ዝክቱ መንፈስ እኩይ ።,"And it came to pass, when the evil spirit from God was upon Saul, that David took an harp, and played with his hand: so Saul was refreshed, and was well, and the evil spirit departed from him." +ፍልስጥኤማውያንም ጭፍሮቻቸውን በይሁዳ ባለው በሰኮት አከማቹ፤ በሰኮትና በዓዜቃ መካከል በኤፌስደሚም ሰፈሩ።,ወአስተጋብኡ ኢሎፍሊ አሕዛቢሆሙ ለፀብእ ወተጋብኡ ውስተ ሰኰት ዘይሁዳ ወተዐየኑ ውስተ ሰኰት ወማእከለ አዜቃ ውስተ ሴፌርሜም ።,"Now the Philistines gathered together their armies to battle, and were gathered together at Shochoh, which belongeth to Judah, and pitched between Shochoh and Azekah, in Ephesdammim." +ሳኦልና የእስራኤል ሰዎች ተከማቹ፥ በዔላ ሸለቆም ሰፈሩ፥ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ሊዋጉ ተሰለፉ።,ወተጋብኡ ሳኦል ወሰብአ እስራኤል ወተዐየኑ ውስተ ቈላት ወሖሩ ይትቃተልዎሙ ለኢሎፍሊ ።,"And Saul and the men of Israel were gathered together, and pitched by the valley of Elah, and set the battle in array against the Philistines." +ፍልስጥኤማውያንም በአንድ ወገን በተራራ ላይ ቆመው ነበር፥ እስራኤልም በሌላው ወገን በተራራ ላይ ቆመው ነበር፤ በመካከላቸውም ሸለቆ ነበረ።,ወኢሎፍሊሰ ይቀውሙ ውስተ ደብር ወእስራኤል ይቀውሙ ውስተ ደብር እምዝንቱ ገቦ ወማእከሎሙ መሰንቃዊ ።,"And the Philistines stood on a mountain on the one side, and Israel stood on a mountain on the other side: and there was a valley between them." +ከፍልስጥኤማውያንም ሰፈር የጌት ሰው ጎልያድ፥ ቁመቱም ስድስት ክንድ ከስንዝር የሆነ፥ ዋነኛ ጀግና መጣ።,ወወፅአ ብእሲ ጽኑዕ ዘኢሎፍሊ ወስሙ ጎልያድ ዘእምነ ጌት ወኑኁ ስድስ በእመት ወስዝር ።,"And there went out a champion out of the camp of the Philistines, named Goliath, of Gath, whose height was six cubits and a span." +በራሱም የናስ ቍር ደፍቶ ነበር፥ ጥሩርም ለብሶ ነበር፤ የጥሩሩም ሚዛን አምስት ሺህ ሰቅል ናስ ነበረ።,ወጌራ ዘብርት ውስተ ርእሱ ወይለብስ ልብሰ ኀጺን ወድልወቱ ኵሉ ብርት ወኀጺን ዘላዕሌሁ ፶፻ሰቅሎን ።,"And he had an helmet of brass upon his head, and he was armed with a coat of mail; and the weight of the coat was five thousand shekels of brass." +በእግሮቹም ላይ የናስ ገምባሌ ነበረ፥ የናስም ጭሬ በትከሻው ላይ ነበረ።,ወውስተ አዕማደ እገሪሁ ልቡስ ብርተ ወአራዊተ ብርት ማእከለ መታክፍቲሁ ።,"And he had greaves of brass upon his legs, and a target of brass between his shoulders." +የጦሩም የቦ እንደ ሸማኔ መጠቅልያ ነበረ�� የጦሩም ሚዛን ስድስት መቶ ሰቅል ብረት ነበረ፤ ጋሻ ጃግሬውም በፊቱ ይሄድ ነበር።,ወረምሑ ከመ መስቀሎን ስቅሱቅ ላዕሌሁ ወኲናቱ ፮፻ሰቅሎን ኀጺኑ ወዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ የሐውር ቅድሜሁ ።,And the staff of his spear was like a weaver's beam; and his spear's head weighed six hundred shekels of iron: and one bearing a shield went before him. +እርሱም ቆሞ ወደ እስራኤል ጭፍሮች ጮኸ። ለሰልፍ ትሠሩ ዘንድ ለምን ወጣችሁ? እኔ ፍልስጥኤማዊ፥ እናንተም የሳኦል ባሪያዎች አይደላችሁምን? ለእናንተ አንድ ሰው ምረጡ፥ ወደ እኔም ይውረድ፤,ወቆመ ወጸርኀ ሎሙ ለእስራኤል ወይቤሎሙ ምንተ ወፃእክሙ ትፅብኡ ወትትቃተሉ ምስሌነ ፤ አኮኑ አነ ውእቱ ኢሎፍላዊ ወአንትሙ ዕብራዊያን ዘሳኦል ፤ ኅረዩ እምውስቴትክሙ ብእሴ ወይረድ ኀቤየ ።,"And he stood and cried unto the armies of Israel, and said unto them, Why are ye come out to set your battle in array? am not I a Philistine, and ye servants to Saul? choose you a man for you, and let him come down to me." +ከእኔም ጋር ሊዋጋ ቢችል ቢገድለኝም፥ ባሪያዎች እንሆናችኋለን፤ እኔ ግን ባሸንፈው ብገድለውም፥ እናንተ ባሪያዎች ትሆኑናላችሁ፥ ለእኛም ትገዛላችሁ አለ።,ወለእመ ክህለ ተቃትሎትየ ወቀተለኒ ንክውነክሙ አግብርተ ወእመስ ክህልክዎ አነ ወቀተልክዎ ትከውኑነ አግብርተ ወትትቀነዩ ለነ ።,"If he be able to fight with me, and to kill me, then will we be your servants: but if I prevail against him, and kill him, then shall ye be our servants, and serve us." +ፍልስጥኤማዊውም። ዛሬ የእስራኤልን ጭፎሮች ተገዳደርኋቸው፤ እንዋጋ ዘንድ አንድ ሰው ስጡኝ አለ።,ወይቤሎሙ ውእቱ ኢሎፍላዊ ናሁ አነ ተበየርከዎሙ ለፀባኢተ እስራኤል ዮም በዛቲ ዕለት ፤ ሀቡኒ ብእሴ ወንትቃተል ክልኤነ በባሕቲትነ ።,"And the Philistine said, I defy the armies of Israel this day; give me a man, that we may fight together." +ሳኦልና እስራኤልም ሁሉ እንዲህ የሚላቸውን የፍልስጥኤማዊውን ቃል በሰሙ ጊዜ እጅግ ፈሩ፥ ደነገጡም።,ወሶበ ሰምዑ ሳኦል ወኵሎሙ እስራኤል ዘንተ ቃሎ ለውእቱ ኢሎፍላዊ ደንገፁ ወፈርሁ ጥቀ ።,"When Saul and all Israel heard those words of the Philistine, they were dismayed, and greatly afraid." +ዳዊትም የዚያ የኤፍራታዊው ሰው ልጅ ነበረ፤ ያም ሰው ከቤተ ልሔም ይሁዳ ስሙም እሴይ ነበረ፤ ስምንትም ልጆች ነበሩት፤ በሳኦልም ዘመን በዕድሜ አርጅቶ ሸምግሎም ነበር።,ወዳዊት ወልደ ብእሲ ኤፍራታዊ ውእቱ እምቤተ ልሔም ዘይሁዳ ዘስሙ እሴይ ወቦ ሰመንቱ ደቂቅ ወብእሲሰ እሴይ በመዋዕሊሁ ለሳኦል ልህቀ ጥቀ ።,"Now David was the son of that Ephrathite of Bethlehemjudah, whose name was Jesse; and he had eight sons: and the man went among men for an old man in the days of Saul." +የእሴይም ሦስቱ ታላላቆች ልጆቹ ሳኦልን ተከትለው ወደ ሰልፉ ሄደው ነበር፤ ወደ ሰልፉም የሄዱት የሦስቱ ልጆቹ ስም ይህ ነበረ፤ ታላቁ ኤልያብ ሁለተኛውም አሚናዳብ ሦስተኛውም ሣማ ነበረ።,ወሖሩ ሠለስቱ ደቂቀ እሴይ እለ የዐብዩ ወተለዉ ድኅረ ሳኦል ለፀብእ ወአስማቲሆሙ ለ፫ደቂቁ እለ ሖሩ ለፀብእ ኤልያብ በኵሩ ወዳግሙ አሚናዳብ ወሣልሱ ሤማይ ።,"And the three eldest sons of Jesse went and followed Saul to the battle: and the names of his three sons that went to the battle were Eliab the firstborn, and next unto him Abinadab, and the third Shammah." +ዳዊት የሁሉ ታናሽ ነበረ፤ ሦስቱም ታላላቆች ሳኦልን ተከትለው ነበር።,ወዳዊት ውእቱ ዘይንእስ ።,And David was the youngest: and the three eldest followed Saul. +ዳዊትም የአባቱን በጎች ለመጠበቅ ከሳኦል ዘንድ ወደ ቤተ ልሔም ይመላለስ ነበር።,ወተመይጠ እምኀበ ሳኦል ወሖረ ይርዐይ አባግዐ አቡሁ ውስተ ቤተ ልሔም ።,But David went and returned from Saul to feed his father's sheep at Bethlehem. +ፍልስጥኤማዊውም ጥዋትና ማታ ይቀርብ፥ አርባ ቀንም ይታይ ነበር።,ወይመጽእ ኢሎፍላዊ ነግሀ ወስርከ ወይቀውም አርብዓ ዕለተ ።,"And the Philistine drew near morning and evening, and presented himself forty days." +እሴ��ም ልጁን ዳዊትን እንዲህ አለው። ከዚህ ከተጠበሰው እሸት አንድ የኢፍ መስፈሪያ እነዚህንም አሥር እንጀራዎች ለወንድሞችህ ውሰድ፥ ወደ ሰፈሩም ወደ ወንድሞችህ ፈጥነህ አድርሳቸው፤,ወይቤሎ እሴይ ለዳዊት ወልዱ ንሣእ ለአኀዊከ ዘንተ መስፈርተ ጥሕን ወዐሠርተ ኅብስተ ወሩጽ ውስተ ትዕይንት ለአኀዊከ ።,"And Jesse said unto David his son, Take now for thy brethren an ephah of this parched corn, and these ten loaves, and run to the camp to thy brethren;" +ይህንም አሥሩን አይብ ወደ ሻለቃው ውሰደው፤ የወንድሞችህንም ደኅንነት ጠይቅ፥ ወሬአቸውንም አምጣልኝ።,ወ፲ሐሪፀ ሐሊብ እሎንተ አብእ ለመልአከ ዐሠርቱ ምእት ወአኀዊከ ሐውጽ ለሰላም ወዜናሆሙ ንሣእ ።,"And carry these ten cheeses unto the captain of their thousand, and look how thy brethren fare, and take their pledge." +ሳኦልና እነርሱ የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር እየተዋጉ በዔላ ሸለቆ ነበሩ።,ወሳኦል ወኵሉ ሰብአ እስራኤል ይትቃተሉ በቈላተ ኤላ ምስለ ኢሎፍሊ ።,"Now Saul, and they, and all the men of Israel, were in the valley of Elah, fighting with the Philistines." +ዳዊትም ማልዶ ተነሣ፥ በጎቹንም ለጠባቂ ተወ፥ እሴይም ያዘዘውን ይዞ ሄደ፤ ጭፍራውም ተሰልፎ ሲወጣ ለሰልፍም ሲጮኽ በሰረገሎች ወደ ተከበበው ሰፈር መጣ።,ወጌሠ ዳዊት በጽባሕ ወኀደገ አባግዐ ኀበ የዐቅብ ወነሥአ ወሖረ ኀበ አዘዘ እሴይ ወበጽሐ ውስተ ማኤጌላኅ ወኀይል ይወፅእ ኀበ ፀብእ ወያስተርእዩ ኀበ ፀብእ ።,"And David rose up early in the morning, and left the sheep with a keeper, and took, and went, as Jesse had commanded him; and he came to the trench, as the host was going forth to the fight, and shouted for the battle." +እስራኤልና ፍልስጥኤማውያን ፊት ለፊት ተሰላልፈው ነበር።,ወፀባኢተ እስራኤል ወኢሎፍሊ ርሱያን ለተቀብሎ መስተቃትላን ።,"For Israel and the Philistines had put the battle in array, army against army." +ዳዊትም ዕቃውን በዕቃ ጠባቂው እጅ አኖረው፥ ወደ ሠራዊቱም ሮጠ፥ የወንድሞቹንም ደኅንነት ጠየቀ።,ወኀደገ ዳዊት ንዋያተ እምላዕሌሁ ውስተ ዘየዐትብ ንዋያተ ወሮጸ ኀበ ይትቃተሉ ወበጽሐ ወተስእሎሙ ለአኀዊሁ በእንተ ሰላም ።,"And David left his carriage in the hand of the keeper of the carriage, and ran into the army, and came and saluted his brethren." +እርሱም ሲነጋገራቸው፥ እነሆ፥ ጎልያድ የተባለው ያ ዋነኛ ጀግና ፍልስጥኤማዊ የጌት ሰው ከፍልስጥኤማውያን ጭፍራ መካከል ወጣ፥ የተናገረውንም ቃል ተናገረ፤ ዳዊትም ሰማ።,ወእንዘ ይትናገር ምስሌሆሙ ወናሁ ያርብሓዊ የዐርግ ዘስሙ ጎልያድ ኢሎፍላዊ ዘእምጌት እምፀባኢተ ኢሎፍሊ ወተናገረ እሎንተ ነገራት ወሰምዐ ዳዊት ።,"And as he talked with them, behold, there came up the champion, the Philistine of Gath, Goliath by name, out of the armies of the Philistines, and spake according to the same words: and David heard them." +የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ ሰውዮውን ባዩ ጊዜ እጅግ ፈርተው ከእርሱ ሸሹ።,ወኵሉ ሰብአ እስራኤል ሶበ ርእይዎ ለብእሲ ጐዩ እምቅድመ ገጹ ወፈርሁ ጥቀ ።,"And all the men of Israel, when they saw the man, fled from him, and were sore afraid." +የእስራኤልም ሰዎች። ይህን የወጣውን ሰው አያችሁትን? በእውነት እስራኤልን ሊገዳደር ወጣ፤ የሚገድለውንም ሰው ንጉሡ እጅግ ባለጠጋ ያደርገዋል፥ ልጁንም ይድርለታል፤ ያባቱንም ቤተ ሰብ በእስራኤል ዘንድ ከግብር ነጻ ያወጣቸዋል አሉ።,ወይቤሉ ሰብአ እስራኤል ርኢክሙኑ ዘንተ ብእሴ ዘዐርገ እስመ ከመ ይትዐየር ላዕለ እስራኤል ዐርገ ወይከውን ብእሲ ዘይቀትሎ ያብዕሎ ንጉሥ ብዕለ ዐቢየ ወወለቶ ይሁቦ ሎቱ ወለቤተ አቡሁ ይሬስዮሙ ግዑዛነ ውስተ እስራኤል ።,"And the men of Israel said, Have ye seen this man that is come up? surely to defy Israel is he come up: and it shall be, that the man who killeth him, the king will enrich him with great riches, and will give him his daughter, and make his father's house free in Israel." +ዳዊትም በአጠገቡ ለቆሙት ሰዎች። ይህን ፍልስጥኤማዊ ለ���ገድል፥ ከእስራኤልም ተግዳሮትን ለሚያርቅ ሰው ምን ይደረግለታል? የሕያውን አምላክ ጭፍሮች የሚገዳደር ይህ ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ ማን ነው? ብሎ ተናገራቸው።,ወይቤሎሙ ዳዊት ለዕደው እለ ይቀውሙ ምስሌሁ ወይቤ ምንተ ይሬሲ ለብእሲ ዘይቀትሎ ለኢሎፍላዊ ወያሴስል ፅእለት እምእስራኤል ወምንት ዝንቱ ኢሎፍላዊ ቈላፍ ከመ ይትዐየር ፀባኢተ እግዚአብሔር ሕያው ።,"And David spake to the men that stood by him, saying, What shall be done to the man that killeth this Philistine, and taketh away the reproach from Israel? for who is this uncircumcised Philistine, that he should defy the armies of the living God?" +ሕዝቡም። ለሚገድለው ሰው እንዲህ ይደረግለታል ብለው እንደ ቀድሞው መለሱለት።,ወተናገርዎ ሕዝብ ዘንተ ቃለ እንዘ ይብሉ ከመዝ ይገብር ለብእሲ ዘይቀትሎ ።,"And the people answered him after this manner, saying, So shall it be done to the man that killeth him." +ታላቅ ወንድሙም ኤልያብ ከሰዎች ጋር ሲነጋገር ሰማ፤ የኤልያብም ቍጣ በዳዊት ላይ ነድዶ። ለምን ወደዚህ ወረድህ? እነዚያንስ ጥቂቶች በጎች በምድረ በዳ ለማን ተውሃቸው? እኔ ኵራትህንና የልብህን ክፋት አውቃለሁና ሰልፉን ለማየት መጥተሃል አለው።,ወሰምዐ ኤልያብ እኁሁ ዘየዐቢ ዘይትናገሮሙ ለዕደው ወተምዐ ላዕለ ጻዊት ወይቤ ለምንት ዘወረድከ ወኀበ መኑ ኀደገ ኅዳጣነ አባግዐ ወነዮሙ ውስተ ገዳም ፤ አነ ኣአምር ትዝኅርተከ ወእከየ ልብከ ከመ ትርአይ ፀብአ ዘወረድከ ።,"And Eliab his eldest brother heard when he spake unto the men; and Eliab's anger was kindled against David, and he said, Why camest thou down hither? and with whom hast thou left those few sheep in the wilderness? I know thy pride, and the naughtiness of thine heart; for thou art come down that thou mightest see the battle." +ዳዊትም። እኔ ምን አደርግሁ? ይህ ታላቅ ነገር አይደለምን? አለ።,ወይቤ ዳዊት ምንተ ገበርኩ ይእዜ ፤ አኮኑ ነገር ውእቱ ።,"And David said, What have I now done? Is there not a cause?" +ዳዊትም ከእርሱ ወደ ሌላ ሰው ዘወር አለ፥ እንደዚህም ያለ ነገር ተናገረ፤ ሕዝቡም እንደ ቀድሞው ያለ ነገር መለሱለት።,ወተመይጠ እምኀቤሁ መንገለ ካልእ ወይቤ ዘንተ ነገረ ወሜጠ ሎቱ ሕዝብ ከመ ቀዳሚ ቃል ።,"And he turned from him toward another, and spake after the same manner: and the people answered him again after the former manner." +ዳዊትም የተናገረው ቃል ተሰማ፥ ለሳኦልም ነገሩት፤ ወደ እርሱም አስጠራው።,ወሰምዑ ነገረ ዘይቤ ዳዊት ወነገሩ ቅድመ ሳኦል ወነሥኦ ።,"And when the words were heard which David spake, they rehearsed them before Saul: and he sent for him." +ዳዊትም ሳኦልን። ስለ እርሱ የማንም ልብ አይውደቅ፤ እኔ ባሪያህ ሄጄ ያንን ፍልስጥኤማዊ እወጋዋለሁ አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለሳኦል ኢይደቅ ልቡ ለእግዚእየ ፤ ገብርከ የሐውር ላዕሌሁ ወይትቃተል ምስሌሁ ለዝንቱ ኢሎፍላዊ ።,"And David said to Saul, Let no man's heart fail because of him; thy servant will go and fight with this Philistine." +ሳኦልም ዳዊትን። አንተ ገና ብላቴና ነህና፥ እርሱም ከብላቴንነቱ ጀምሮ ጦረኛ ነውና ይህን ፍልስጥኤማዊ ለመውጋት ትሄድ ዘንድ አትችልም አለው።,ወይቤሎ ሳኦል ለዳዊት ኢትክል ሐዊረ ኀበ ዝንቱ ኢሎፍላዊ ከመ ትትቃተል ምስሌሁ እስመ ሕፃን አንተ ወውእቱሰ ብእሲ መስተቃትል እምንእሱ ።,"And Saul said to David, Thou art not able to go against this Philistine to fight with him: for thou art but a youth, and he a man of war from his youth." +ዳዊትም ሳኦልን አለው። እኔ ባሪያህ የአባቴን በጎች ስጠብቅ አንበሳና ድብ ይመጣ ነበር፥ ከመንጋውም ጠቦት ይወስድ ነበር።,ወይቤሎ ዳዊት ለሳኦል ይርዒ ሀሎ ገብርከ ለአቡሁ ውስተ መራዕዪሁ ፤ ሶበ ይመጽእ አንበሳ ወእመኒ ድብ ወይነሥእ በግዐ እምውስተ መራዕይ ፤,"And David said unto Saul, Thy servant kept his father's sheep, and there came a lion, and a bear, and took a lamb out of the flock:" +በኋላውም እከተለውና እመታው ነበር፥ ከአፉም አስጥለው ነበር፤ በተነሣብኝም ጊዜ ጕሮሮውን ይዤ እመታውና እገድለው ነበር።,እዴግኖ ወእቀትሎ ወአነግፎ እምውስተ አፉሁ ወእመኒ ተንሥአ ላዕሌየ አእኅዞ ጕርዔሁ ወአኀንቆ ወእቀትሎ ።,"And I went out after him, and smote him, and delivered it out of his mouth: and when he arose against me, I caught him by his beard, and smote him, and slew him." +እኔ ባሪያህ አንበሳና ድብ መታሁ፤ ይህም ያልተገረዘው ፍልስጥኤማዊ የሕያውን አምላክ ጭፍሮች ተገዳድሮአልና ከእነርሱ እንደ አንዱ ይሆናል።,ወከማሁ እገብሮ እመሂ አንበሳ ወእመሂ ድብ አነ ገብርከ ወዝንቱኒ ኢሎፍላዊ ቈላፍ ከማሁ ክመ ውእቱኒ ከመ ፩እምእሉ ፤ ኢየሐውርኑ እንከ ወእቀትሎ ወኣሴስል ዮም ትዕይርተ እምእስራኤል ፤ ምንት ውእቱ ዝንቱ ቈላፍ ከመ ይትዐየር ጸባኢተ እግዚአብሔር ዘሕያው ።,"Thy servant slew both the lion and the bear: and this uncircumcised Philistine shall be as one of them, seeing he hath defied the armies of the living God." +ዳዊትም። ከአንበሳና ከድብ እጅ ያስጣለኝ እግዚአብሔር ከዚህ ፍልስጥኤማዊ እጅ ያስጥለኛል አለ። ሳኦልም ዳዊትን። ሂድ፥ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሆናል አለው።,ውእቱ እግዚአብሔር ዘአድኀነኒ እምእደ አንበሳ ወእምነ እደ ድብ ውእቱ ያድኅነኒ እምነ እዴሁ ለዝንቱ ኢሎፍላዊ ቈላፍ ፤ ወይቤሎ ሳኦል ለዳዊት ሖር ወእግዚአብሔር ምስሌከ ።,"David said moreover, The LORD that delivered me out of the paw of the lion, and out of the paw of the bear, he will deliver me out of the hand of this Philistine. And Saul said unto David, Go, and the LORD be with thee." +ሳኦልም ዳዊትን የገዛ ራሱን ልብስ አለበሰው፥ በራሱም ላይ የናስ ቍር ደፋለት፥ ጥሩርም አለበሰው።,ወአልበሶ ሳኦል ለዳዊት ልብሰ ሐፂን ወጌራ ዘብርት ውስተ ርእሱ ወደየ ሎቱ ።,"And Saul armed David with his armour, and he put an helmet of brass upon his head; also he armed him with a coat of mail." +ዳዊትም ሰይፉን በልብሱ ላይ ታጠቀ፥ ገናም አልፈተነውምና መሄድ ሞከረ። ዳዊትም ሳኦልን። አልፈተንሁትምና እንዲህ ብዬ መሄድ አልችልም አለው።,ወአትነቶ መልዕልተ ልብሱ ሰይፈ ፤ ወሶበ ሰገረ ዳዊት ምዕረ ወካዕበ ደክመ ወይቤሎ ዳዊት ለሳኦል ኢይክል ሐዊረ በዝንቱ እስመ ኢኮንኩ ልሙደ ወአሰሰለ እምላዕሌሁ ።,"And David girded his sword upon his armour, and he assayed to go; for he had not proved it. And David said unto Saul, I cannot go with these; for I have not proved them. And David put them off him." +ዳዊትም አወለቀ። በትሩንም በእጁ ወሰደ፥ ከወንዝም አምስት ድብልብል ድንጋዮችን መረጠ፥ በእረኛ ኮረጆውም በኪሱ ከተታቸው፤ ወንጭፍም በእጁ ነበረ፤ ወደ ፍልስጥኤማዊውም ቀረበ።,ወነሥአ ዳዊት ቀስታሞ ውስተ እዴሁ ወኀረየ ሎቱ ኀምስተ አእበነ እምውስተ ፈለግ ወወደየ ውስተ መምጠቂሁ እንተ ሶበ ይርዒ አባግዐ ወሞጸፈ ውስተ እዴሁ ወሖረ ኀበ ውእቱ ብእሲ ኢሎፍላዊ ።,"And he took his staff in his hand, and chose him five smooth stones out of the brook, and put them in a shepherd's bag which he had, even in a scrip; and his sling was in his hand: and he drew near to the Philistine." +ፍልስጥኤማዊውም መጥቶ ወደ ዳዊት ቀረበ፤ ጋሻ ጃግሬውም በፊቱ ይሄድ ነበር።,ወሶበ ርእዮ ጎልያድ ለዳዊት አስተሐቀሮ እስመ ሕፃን ውእቱ ወቀይሕ ውእቱ ወሠናይ አዕይንቲሁ ።,And the Philistine came on and drew near unto David; and the man that bare the shield went before him. +ጎልያድም ዳዊትን ትኵር ብሎ አየው፤ ቀይ ብላቴና መልኩም ያማረ ነበረና ናቀው።,ወይቤሎ ዝክቱ ኢሎፍላዊ ለዳዊት ከመ ከልብኑ አነ ከመ ትምጻእ ላዕሌየ በበትር ወበእብን ወይቤሎ ዳዊት አልቦ ፤ ተአኪ እምነ ከልብ ወረገሞ ዝክቱ ኢሎፍላዊ ለዳዊት በአማልክቲሁ ።,"And when the Philistine looked about, and saw David, he disdained him: for he was but a youth, and ruddy, and of a fair countenance." +ፍልስጥኤማዊውም ዳዊትን። በትር ይዘህ የምትመጣብኝ እኔ ውሻ ነኝን? አለው። ፍልስጥኤማዊውም በአምላኮቹ ስም ዳዊትን ረገመው።,ወይቤሎ ዝክቱ ኢሎፍላዊ ለዳዊት ነዓ ኀቤየ ወእሁብ ሥጋከ ለአዕዋፈ ሰማይ ወለአራዊተ ምድር ።,"And the Philistine said unto David, Am I a dog, that thou comest to me with staves? And the Philistine cursed David by his gods." +ፍልስጥኤማዊውም ዳዊትን። ወደ እኔ ና፥ ሥጋህንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት እሰጣለሁ አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለኢሎፍላዊ አንተሰ ትመጽእ ኀቤየ በሰይፍ ወበኲናት ወአነ እመጽእ ኀቤከ በስሙ ለእግዚአብሔር ጸባኦት ፀባኢተ እስራኤል ዘተዐየርከ ዮም ።,"And the Philistine said to David, Come to me, and I will give thy flesh unto the fowls of the air, and to the beasts of the field." +ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን አለው። አንተ ሰይፍና ጦር ጭሬም ይዘህ ትመጣብኛለህ፤ እኔ ግን ዛሬ በተገዳደርኸው በእስራኤል ጭፍሮች አምላክ ስም በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ስም እመጣብሃለሁ።,ወየዐጽወከ እግዚአብሔር ዮም ውስተ እዴየ ወእቀትለከ ወእመትር ርእሰከ እምኔከ ወእሁብ በድነከ ወበድነ ትዕይንቶሙ ለኢሎፍሊ ዮም ለአዕዋፈ ሰማይ ወለአራዊተ ምድር ወያአምሩ እንከ ኵሉ ምድር ከመ ሀሎ እግዚአብሔር ምስለ እስራኤል ።,"Then said David to the Philistine, Thou comest to me with a sword, and with a spear, and with a shield: but I come to thee in the name of the LORD of hosts, the God of the armies of Israel, whom thou hast defied." +እግዚአብሔር ዛሬ አንተን በእጄ አሳልፎ ይሰጣል፤ እመታህማለሁ፥ ራስህንም ከአንተ አነሣዋለሁ፤ የፍልስጥኤማውያንንም ሠራዊት ሬሶች ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት ዛሬ እሰጣለሁ። ይኸውም ምድር ሁሉ በእስራኤል ዘንድ አምላክ እንዳለ ታውቅ ዘንድ፤,ወያአምሩ እንከ ዝንቱ ኵሉ ተዓይን ከመ አኮ በሰይፍ ወበኲናት ዘያድኅን እግዚአብሔር እስመ ለእግዚአብሔር ውእቱ ቀትል ወያገብአክሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴነ ።,"This day will the LORD deliver thee into mine hand; and I will smite thee, and take thine head from thee; and I will give the carcases of the host of the Philistines this day unto the fowls of the air, and to the wild beasts of the earth; that all the earth may know that there is a God in Israel." +ይህም ጉባኤ ሁሉ እግዚአብሔር በሰይፍና በጦር የሚያድን እንዳይደል ያውቅ ዘንድ ነው። ሰልፉ ለእግዚአብሔር ነውና፤ እናንተንም በእጃችን አሳልፎ ይሰጣል።,ወተንሥአ ዝክቱ ኢሎፍላዊ ወሖረ ወተቀበሎ ለዳዊት ።,"And all this assembly shall know that the LORD saveth not with sword and spear: for the battle is the LORD'S, and he will give you into our hands." +ፍልስጥኤማዊውም ተነሥቶ ዳዊትን ሊገናኘው በቀረበ ጊዜ ዳዊት ፍልስጥኤማዊውን ሊገናኘው ወደ ሰልፉ ሮጠ።,ወወደየ እዴሁ ዳዊት ውሰተ ዝክቱ መምጠቂቱ ወነሥአ እምህየ አሐተ እብነ ወወጸፋ ወሄጶ ለዝክቱ ኢሎፍላዊ ውስተ ፍጽሙ ወቦአት ይእቲ እብን እንተ ፍጽሙ ውስተ ናላሁ ወወድቀ በገጹ ውስተ ምድር ።,"And it came to pass, when the Philistine arose, and came and drew nigh to meet David, that David hasted, and ran toward the army to meet the Philistine." +ዳዊትም እጁን ወደ ኮረጆው አግብቶ አንድ ድንጋይ ወሰደ፥ ወነጨፈውም፥ ፍልስጥኤማዊውንም ግምባሩን መታ፤ ድንጋዩም በግምባሩ ተቀረቀረ፥ እርሱም በምድር ላይ በፊቱ ተደፋ።,ወጸንዐ ዳዊት በሞጸፍ ወበእብን ወሰይፍ አልቦ ውስተ እዴሁ ።,"And David put his hand in his bag, and took thence a stone, and slang it, and smote the Philistine in his forehead, that the stone sunk into his forehead; and he fell upon his face to the earth." +ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን በወንጭፍና በድንጋይ አሸነፈው፥ ፍልስጥኤማዊውንም መትቶ ገደለ፤ በዳዊትም እጅ ሰይፍ አልነበረም።,ወሮጸ ዳዊት ወነሥአ ሰይፎ ወቀተሎ ቦቱ ወመተረ ርእሶ ወሶበ ርእዩ ኢሎፍሊ ከመ ሞተ ጽንዖሙ ጐዩ ።,"So David prevailed over the Philistine with a sling and with a stone, and smote the Philistine, and slew him; but there was no sword in the hand of David." +ዳዊትም ሮጦ በፍልስጥኤማዊው ላይ ቆመ፤ ሰይፉንም ይዞ ከሰገባው መዘዘው፥ ገደለውም፥ ራሱንም ቈረጠው። ፍልስጥኤማውያንም ዋናቸው እንደ ሞተ ባዩ ጊዜ ሸሹ።,ወተንሥኡ ሰብአ እስራኤል ወይቡዳ ወወውዑ ወዴገንዎሙ ወተለውዎሙ እስከ ፍኖተ ጌት ወእስከ አንቀጸ አስቀሎና ወወድቀ አብድንቲሆሙ ለኢሎፍሊ ውስተ ፍኖተ አናትጽ ወእስከ ጌት ወእስከ አቃሮን ።,"Therefore David ran, and stood upon the Philistine, and took his sword, and drew it out of the sheath thereof, and slew him, and cut off his head therewith. And when the Philistines saw their champion was dead, they fled." +የእስራኤልና የይሁዳ ሰዎች ተነሥተው እልል አሉ፥ ፍልስጥኤማውያንንም እስከ ጌትና እስከ አስቀሎና በርድረስ አሳደዱአቸው። ፍልስጥኤማውያንም ከሸዓራይም ጀምሮ እስከ ጌትና እስከ አቃሮን ድረስ በመንገድ ላይ የተመቱት ወደቁ።,ወተመይጡ ለብአ እስራኤል ወዴገንዎሙ ለኢሎፍሊ ወኬድዎን ለተዓይኒሆሙ ።,"And the men of Israel and of Judah arose, and shouted, and pursued the Philistines, until thou come to the valley, and to the gates of Ekron. And the wounded of the Philistines fell down by the way to Shaaraim, even unto Gath, and unto Ekron." +የእስራኤልም ልጆች ፍልስጥኤማውያንን ከማሳደድ ተመልሰው ሰፈራቸውን በዘበዙ።,ወነሥአ ዳዊት ርእሶ ለውእቱ ኢሎፍላዊ ወወሰዶ ኢየሩሳሌም ወንዋዮሰ አንበረ ውስተ ትዕይንት ።,"And the children of Israel returned from chasing after the Philistines, and they spoiled their tents." +ዳዊትም የፍልስጥኤማዊውን ራስ ይዞ ወደ ኢየሩሳሌም አመጣው፤ ጋሻ ጦሩን ግን በድንኳኑ ውስጥ አኖረው።,ወሶበ ርእዮ ሳኦል ለዳዊት እንዘ ይወጽእ ለተቀብሎ ኢሎፍላዊ ይቤሎ ለአበኔር መልአከ ኀይሉ ወልደ መኑ ዝንቱ ሕፃን አቤኔር ወይቤሎ አቤኔር ሕያው ነፍስከ ንጉሥ ኢያእመርኩ ።,"And David took the head of the Philistine, and brought it to Jerusalem; but he put his armour in his tent." +ሳኦልም ዳዊትን ወደ ፍልስጥኤማዊው ሲወጣ ባየው ጊዜ ለሠራዊቱ አለቃ ለአበኔር። አበኔር ሆይ፥ ይህ ብላቴና የማን ልጅ ነው? አለው። አበኔርም። ንጉሥ ሆይ፥ በሕያው ነፍስህ እምላለሁ! አላውቅም አለ።,ወይቤ ንጉሥ ሳኦል ተሰአል እንተ ወልደ መኑ ዝንቱ አእምር ።,"And when Saul saw David go forth against the Philistine, he said unto Abner, the captain of the host, Abner, whose son is this youth? And Abner said, As thy soul liveth, O king, I cannot tell." +ንጉሡም። ይህ ብላቴና የማን ልጅ እንደ ሆነ አንተ ጠይቅ አለ።,ወሶበ ተመይጠ ዳዊት እምኀበ ቀተሎ ለኢሎፍላዊ ወነሥኦ አቤኔር ወአብጽሖ ቅድመ ሳኦል ወርእሱ ለኢሎፍላዊ ውስተ እዴሁ ።,"And the king said, Enquire thou whose son the stripling is." +ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን ገድሎ በተመለሰ ጊዜ አበኔር ወሰደው፥ ወደ ሳኦልም ፊት አመጣው፤ የፍልስጥኤማዊውንም ራስ በእጁ ይዞ ነበር።,ወይቤሎ ሳኦል ወልደ መኑ አንተ ወሬዛ ወይቤለወ ዳዊት ወልደ ገብርከ እሴይ ዘቤተ ልሔም ።,"And as David returned from the slaughter of the Philistine, Abner took him, and brought him before Saul with the head of the Philistine in his hand." +ሳሙኤልም ሳኦልን አለው። በሕዝቡ በእስራኤል ላይ ንጉሥ እንድትሆን እቀባህ ዘንድ እግዚአብሔር ላከኝ፥ አሁንም የእግዚአብሔርን ድምፅ ስማ።,ወይቤሎ ሳሙኤል ለሳኦል ኪያየ ፈነወኒ እግዚአብሔር ከመ እቅባእከ ትንግሥ ላዕለ እስራኤል ወይእዜኒ ስማዕ ቃለ እግዚአብሔር ።,"Samuel also said unto Saul, The LORD sent me to anoint thee to be king over his people, over Israel: now therefore hearken thou unto the voice of the words of the LORD." +የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እስራኤል ከግብጽ በወጣ ጊዜ አማሌቅ በመንገድ እየተቃወመ ያደረገበትን እበቀላለሁ።,ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር ጸባኦት ይእዜኒአ እትቤቀሎሙአ ለዐማሌቅአ ዘገብሩአ ላዕለ እስራኤልአ ዘከመ ተቀበልዎሙአ በፍኖትአ አመ የዐርጉአ እምነ ግብጽአ ።,"Thus saith the LORD of hosts, I remember that which Amalek did to Israel, how he laid wait for him in the way, when he came up from Egypt." +አሁንም ሄደህ አማሌቅን ምታ፥ ያላቸውንም ሁሉ ፈጽመህ አጥፋ፥ አትማራቸውም፤ ወንዱንና ሴቱን ብላቴናውንና ሕፃኑን በሬውንና በጉን ግመሉንና አህያውን ግደል።,ወይእ���ኒ ሑርአ ወቅትሎሙአ ለዕማሌቅአ ወለኢያሬምአ ወለኵሉአ ዘዚአሆሙአ ወአልቦአ ዘታሐዩአ እምኔሆሙአ ወሠርዎሙአ ወአሕርሞሙአ ወለኵሉአ ዘዚአሆሙአ ወአልቦ ዘትምሕክአ እምውስቴቶሙአ ወቅትልአ ዕደዊሆሙአ ወአንስቲያሆሙኒአ ወደቂቆሙኒአ ወሕፃናቲሆሙኒአ ወአልህምቲሆሙኒአ ወአባግዒሆሙኒአ ወእግማሊሆሙኒአ ወአእዱጊሆሙኒአ ።,"Now go and smite Amalek, and utterly destroy all that they have, and spare them not; but slay both man and woman, infant and suckling, ox and sheep, camel and ass." +ሳኦልም ሕዝቡን ጠርቶ በጌልገላ ቈጠራቸው፤ ሁለት መቶ ሺህ እግረኞች፥ ከይሁዳም አሥር ሺህ ሰዎች ነበሩ።,ወአዘዞሙ ሳኦል ለሕዝብ ወኈለቆሙ በገልገላ ፵፼ቢጸ እስራኤል ወቢጸ ይሁዳ ፫፼ ።,"And Saul gathered the people together, and numbered them in Telaim, two hundred thousand footmen, and ten thousand men of Judah." +ሳኦልም ወደ አማሌቅ ከተማ ወጣ፥ በሸለቆውም ውስጥ ተደበቀ።,ወበጽሐ ሳኦል ኀበ አህጉሪሆሙ ለዐማሌቅ ወነበረ ዲፓ ውስተ ፈለግ ።,"And Saul came to a city of Amalek, and laid wait in the valley." +ሳኦል ቄናውያንን። ተነሥታችሁ ሂዱ፤ ከግብጽ በወጡ ጊዜ ለእስራኤል ልጆች ቸርነት አድርጋችኋልና ከአማሌቅ ጋር እንዳላጠፋችሁ ከመካከላቸው ውረዱ አላቸው፤ ቄናውያንም ከአማሌቃውያን መካከል ሄዱ።,ወይቤሎሙ ሳኦል ለቄኔዎስ ሰስሉ እምነ ማእከሎሙ ለዐማሌቅ ወተገሐሡ ከመ ኢይቅትሉክሙ ምስሌሆሙ እስመ ገበርክሙ አንትሙ ምሕረተ ምስለ ደቂቀ እስራኤል አመ በርጉ እምነ ግብጽ ፤ ወወፅኡ ቄኔዎስ እምነ ማእከለ በማሌቅ ።,"And Saul said unto the Kenites, Go, depart, get you down from among the Amalekites, lest I destroy you with them: for ye shewed kindness to all the children of Israel, when they came up out of Egypt. So the Kenites departed from among the Amalekites." +ሳኦልም አማሌቃውያንን ከኤውላጥ ጀምሮ በግብጽ ፊት እስካለችው እስከ ሱር ድረስ መታቸው።,ወቀተሎሙ ሳኦል ለዐማሌቅ እምኤውላጥ እስከ ሱር ዘመንገለ ገጸ ግብጽ ።,"And Saul smote the Amalekites from Havilah until thou comest to Shur, that is over against Egypt." +የአማሌቅንም ንጉሥ አጋግን በሕይወቱ ማረከው፥ ሕዝቡንም ሁሉ በሰይፍ ስለት ፈጽሞ አጠፋቸው።,ወአኀዝዎ ለአጋግ ንጉሦሙ ለዐማሌቅ ሕያዎ ወለኵሉ ሕዝበ ኢያሪም ቀተልዎሙ በአፈ ሐፂን ።,"And he took Agag the king of the Amalekites alive, and utterly destroyed all the people with the edge of the sword." +ነገር ግን ሳኦልና ሕዝቡ ለአጋግ፥ ለተመረጡትም በጎችና በሬዎች ለሰቡትም ጥጆችና ጠቦቶች፥ ለመልካሞቹም ሁሉ ራሩላቸው፥ ፈጽሞ ሊያጠፉአቸውም አልወደዱም፤ ነገር ግን ምናምንቴንና የተናቀውን ሁሉ ፈጽመው አጠፉት።,ወአሕየውዎ ሳኦል ወኵሉ ሕዝብ ለአጋግ ወኵሎ መሠንየ እንስሳ ወዘመራዕይ ወዘመብልዐ እክል ወአዕጻደ ወይን ኢፈቀደ ያማስን ወኵሎ ዘሠናይ ግብሩ ወዘክቡር ወዘሰ ምኑን አማሰነ ።,"But Saul and the people spared Agag, and the best of the sheep, and of the oxen, and of the fatlings, and the lambs, and all that was good, and would not utterly destroy them: but every thing that was vile and refuse, that they destroyed utterly." +የእግዚአብሔርም ቃል። ሳኦል እኔ ከመከተል ተመልሶአልና፥ ትእዛዜንም አልፈጸመምና ስላነገሥሁት ተጸጸትሁ ብሎ ወደ ሳሙኤል መጣ። ሳሙኤልም ተቈጣ፤ ሌሊቱንም ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ጮኸ።,ወኮነ ቃለ እግዚአብሔር ኀበ ሳሙኤል,"Then came the word of the LORD unto Samuel, saying," +ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት ማለደ። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።,ወይቤሎ ነሳሕኩ እስመ አንገሥክዎ ለሳኦል ወረሰይክዎ ንጉሠ እስመ ኀደገ ተሊዎትየ ወኢዐቀበ ቃልየ ወሐዘነ ሳሙኤል ወጸርሐ ኀበ እግዚአብሔር ኵላ ሌሊተ ።,"It repenteth me that I have set up Saul to be king: for he is turned back from following me, and hath not performed my commandments. And it grieved Samuel; and he cried unto the LORD all night." +ሳሙኤልም ወደ ሳኦል መጣ፤ ሳኦልም። አንተ ለእግዚአብሔር የተባረክህ ሁን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ፈጽሜአለሁ አለው።,ወጌሠ ሳሙኤል ወሖረ ወተቀበሎሙ ለእስራኤል በጽባሕ ወአይድዕዎ ለሳኦል ወይቤልዎ መጽአ ሳሙኤል ወሖረ ውስተ ቀርሜሎስ ወወረደ ሳሙኤል ውስተ ገልገላ ኀበ ሳኦል ወሜጠ ሰረገላቲሁ ወረከቦ ይገብር መሥዋዕተ እምነ ሠናይ ምህርካ ዘአምጽአ እምነ ዐማሌቅ ።,"And when Samuel rose early to meet Saul in the morning, it was told Samuel, saying, Saul came to Carmel, and, behold, he set him up a place, and is gone about, and passed on, and gone down to Gilgal." +ሳሙኤልም። ይህ በጆሮዬ የምሰማው የበጎች ጩኸትና የበሬዎች ግሣት ምንድር ነው? አለ።,ወበጽሐ ሳሙኤል ኀበ ሳኦል ወይቤሎ ሳኦል ቡሩክ አንተ ለእግዚአብሔር ፤ ገበርኩ ኵሎ ዘይቤለኒ እግዚአብሔር ።,"And Samuel came to Saul: and Saul said unto him, Blessed be thou of the LORD: I have performed the commandment of the LORD." +ሳኦልም። ሕዝቡ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ይሠዉአቸው ዘንድ መልካሞቹን በጎችና በሬዎች አድነዋቸዋልና ከአማሌቃውያን አምጥተዋቸዋል፤ የቀሩትንም ፈጽመን አጠፋን አለው።,ወይቤሎ ሳሙኤል ምንትኑ ዝንቱ ቃለ መራዕይ ዘእስምዕ ወቃለ አልህምት ።,"And Samuel said, What meaneth then this bleating of the sheep in mine ears, and the lowing of the oxen which I hear?" +ሳሙኤልም ሳኦልን። ቆይ፥ እግዚአብሔር ዛሬ ሌሊት የነገረኝን ልንገርህ አለው፤ እርሱም። ተናገር አለው።,ወይቤሎ ሳኦል ዘአምጻእነ እምነ ዐማሌቅ ዘአሕየዉ ሕዝብ እምውስተ መሠንየ መራዕይ ወእምነ አልህምትኒ ከመ ይሡዑ ለእግዚአብሔር አምላክከ ወባዕደሰ ሠረውኩ ።,"And Saul said, They have brought them from the Amalekites: for the people spared the best of the sheep and of the oxen, to sacrifice unto the LORD thy God; and the rest we have utterly destroyed." +ሳሙኤልም አለ። በዓይንህ ምንም ታናሽ ብትሆን ለእስራኤል ነገዶች አለቃ አልሆንህምን? እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆን ዘንድ ቀባህ።,ወይቤሎ ሳሙኤል ለሳኦል ስማዕ ወእነግረከ ዘይቤለኒ እግዚአብሔር በዛቲ ሌሊት ወይቤሎ ንግር ።,"Then Samuel said unto Saul, Stay, and I will tell thee what the LORD hath said to me this night. And he said unto him, Say on." +እግዚአብሔርም። ሄደህ ኃጢአተኞቹን አማሌቃውያንን ፈጽመህ አጥፋቸው፥ እስኪጠፉም ድረስ ውጋቸው ብሎ በመንገድ ላከህ።,ወይቤሎ አኮኑአ እምውስተ እንተ ትንእስአ በትረ እስራኤልአ አንተቅድሜሁ ወቀብአከ እግዚአብሔርአ ትንግሥ ለእስራኤልአ ።,"And Samuel said, When thou wast little in thine own sight, wast thou not made the head of the tribes of Israel, and the LORD anointed thee king over Israel?" +ለምርኮ ሳስተህ ለምን የእግዚአብሔርን ቃል አልሰማህም? ለምንስ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረግህ?,ጠፈነወከ እግዚአብሔር ፍኖተአ ወይቤለከአ ሑርአ ወሠርዎሙ ወአጥፍኦሙ ለእለ አበሱ ላዕሌየአ ለዐማሌቅ ወለኵሉ ዘዚአሆሙአ ወቅትሎሙአ ።,"And the LORD sent thee on a journey, and said, Go and utterly destroy the sinners the Amalekites, and fight against them until they be consumed." +ሳኦልም ሳሙኤልን። የእግዚአብሔርን ቃል ሰምቻለሁ፥ እግዚአብሔርም በላከኝ መንገድ ሄጃለሁ፤ የአማሌቅን ንጉሥ አጋግን አምጥቻለሁ፥ አማሌቃውያንንም ፈጽሜ አጥፍቻለሁ።,ወለምንትአ ኢሰማዕከአ ቃለ እግዚአብሔር ወአብደርከአ ምህርካአ ወገበርከ እኩየ ቅድመ እግዚአብሔርአ ።,"Wherefore then didst thou not obey the voice of the LORD, but didst fly upon the spoil, and didst evil in the sight of the LORD?" +ሕዝቡ ግን ለአምላክህ ለእግዚአብሔር በጌልገላ ይሠዉ ዘንድ ከእርሙ የተመረጡትን በጎችንና በሬዎችን ከምርኮው ወሰዱ አለው።,ወይቤሎ ሳኦል ለሳሙኤል በበይነ ዝንቱ ሰሚዕየ ምስለ ሕዝብ ሖርኩ ፍኖተ እንተ ፈነወኒ እግዚአብሔር ወእምጻእክዎ ለአጋግ ንጉሠ ዐማሌቅ ወለዐማሌቅሰ ሠረውክዎሙ ።,"And Saul said unto Samuel, Yea, I have obeyed the voice of the LORD, and have gone the way which the LORD sent me, and have brought Agag the king of Amalek, and have utterly destroyed the Amalekites." +ሳሙኤልም። በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል።,ወነሥኡ ሕዝብ ምህርካ እንስሳ ወመራዕየ ወመሠንየ አትረፉ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክነ በገልገላ ።,"But the people took of the spoil, sheep and oxen, the chief of the things which should have been utterly destroyed, to sacrifice unto the LORD thy God in Gilgal." +ዓመፀኝነት እንደ ምዋርተኛ ኃጢአት፥ እልከኝነትም ጣዖትንና ተራፊምን እንደ ማምለክ ነው፤ የእግዚአብሔርን ቃል ንቀሃልና እግዚአብሔር ንጉሥ እንዳትሆን ናቀህ አለ።,ወይቤሎ ሳሙኤል ለሳኦል እምነ መሥዋዕት ወቍርባን ይፈቅድ እግዚአብሔር ትስማዕ ቃሎ ወናሁ ይኄይስ ስሚዕ እምነ መሥዋዕት ወተአዝዞ እምነ ሥብሐ አባግዕ ።,"And Samuel said, Hath the LORD as great delight in burnt offerings and sacrifices, as in obeying the voice of the LORD? Behold, to obey is better than sacrifice, and to hearken than the fat of rams." +ሳኦልም ሳሙኤልን። ሕዝቡን ስለ ፈራሁ፥ ቃላቸውንም ስለ ሰማሁ የእግዚአብሔርን ትእዛዝና የአንተን ቃል በመተላለፍ በድያለሁ።,እስመ ኀጢአትሰ ሰሰን እኪት ይእቲ ፤ ለደዌኒ ወለሕማም ፈውስ የኀሥሡ ሎቱ ፤ እስመ አስተሐቀርከ ቃለ እግዚአብሔር ያስተሐቅረከ እግዚአብሔር ከመ ኢትንግሥ ላዕለ እስራኤል ።,"For rebellion is as the sin of witchcraft, and stubbornness is as iniquity and idolatry. Because thou hast rejected the word of the LORD, he hath also rejected thee from being king." +አሁንም፥ እባክህ፥ ኃጢአቴን ይቅር በለኝ፥ ለእግዚአብሔርም እሰግድ ዘንድ ከእኔ ጋር ተመለስ አለው።,ወይቤሎ ሳኦል ለሳሙኤል አበስኩ እስመ ኀደጉ ቃለ እግዚአብሔር ወቃለከኒ እስመ ፈራህክዎሙ ለሕዝብ ወሰማዕክዎሙ ቃሎሙ ።,"And Saul said unto Samuel, I have sinned: for I have transgressed the commandment of the LORD, and thy words: because I feared the people, and obeyed their voice." +ሳሙኤልም ሳኦልን። የእግዚአብሔርን ቃል ንቀሃልና፥ እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ንጉሥ እንዳትሆን ንቆሃልና ከአንተ ጋር አልመለስም አለው።,ወይእዜኒ ስረይ ሊተ ኀጢአትየ ወተመየጠኒ ወእሰግድ ለአምላክከ ።,"Now therefore, I pray thee, pardon my sin, and turn again with me, that I may worship the LORD." +ሳሙኤልም ሊሄድ ዘወር ባለ ጊዜ ሳኦል የልብሱን ጫፍ ያዘ፥ ተቀደደም።,ወይቤሎ ሳሙኤል ለሳኦል ኢይትመየጠከ እስመ አስተሐቀርከ ቃለ እግዚአብሔር ወያስተሐቅረከ ለከኒ እግዚአብሔር ከመ ኢትኩን ንጉሠ ለእስራኤል ።,"And Samuel said unto Saul, I will not return with thee: for thou hast rejected the word of the LORD, and the LORD hath rejected thee from being king over Israel." +ሳሙኤልም። እግዚአብሔር የእስራኤልን መንግሥት ዛሬ ከአንተ ቀደዳት፥ ከአንተም ለሚሻል ለጎረቤትህ አሳልፎ ሰጣት፤,ወሜጠ ሳሙኤል ገጾ ከመ ይሖር ወአኀዘ ሳኦል ጽንፈ ልብሱ ዘይትዐጸፍ ወተሠጠ ።,"And as Samuel turned about to go away, he laid hold upon the skirt of his mantle, and it rent." +የእስራኤል ኃይል እንደ ሰው የሚጸጸት አይደለምና አይዋሽም አይጸጸትምም አለው።,ወይቤሎ ሳሙኤል ሠጠጣ እግዚአብሔር ለመንግሥትከ እምነ እስራኤል እምነ እዴከ ዮም ወይሁባ ለካልእከ ዘይኄይሰከ ።,"And Samuel said unto him, The LORD hath rent the kingdom of Israel from thee this day, and hath given it to a neighbour of thine, that is better than thou." +እርሱም። በድያለሁ፤ አሁን ግን በሕዝቤ ሽማግሌዎች ፊትና በእስራኤል ፊት፥ እባክህ፥ አክብረኝ፤ ለአምላክህም ለእግዚአብሔር እሰግድ ዘንድ ከእኔ ጋር ተመለስ አለው።,ወይትነፈቅ እስራኤል ለክልኤ ወኢይትጋባእ እንከ ወኢሂ ይኔስሕ እስመ ኢኮነ ከመ ሰብእ ከመ ይነስሕ እስመ ውእቱ ተምዐ ።,"And also the Strength of Israel will not lie nor repent: for he is not a man, that he should repent." +ሳሙኤልም ከሳኦል በኋላ ተመለሰ፤ ሳኦልም ለእግዚአብሔር ሰገደ።,ወይቤ ሳኦል እበስኩ ፤ ወባሕቱ ሰብሐኒ ቅድመ ሊቃውንቲሆሙ ለእስራኤል ወቅድመ ሕዝብየ ወግባእ ምስሌየ ወእሰግድ ለእግዚአብሔር አምላክከ ።,"Then he said, I have sinned: yet honour me now, I pray thee, before the elders of my people, and before Israel, and turn again with me, that I may worship the LORD thy God." +ሳሙኤልም። የአማሌቅን ንጉሥ አጋግን አምጡልኝ አለ። አጋግም እየተንቀጠቀጠ ወደ እርሱ መጣ። አጋግም። በውኑ ሞት እንደዚህ መራራ ነውን? አለ።,ወገብአ ሳሙኤል ምስሌሁ ለሳኦል ወሰገደ ለእግዚአብሔር ።,So Samuel turned again after Saul; and Saul worshipped the LORD. +ሳሙኤልም። ሰይፍህ ሴቶችን ልጆች አልባ እንዳደረገቻቸው እንዲሁ እናትህ በሴቶች መካከል ልጅ አልባ ትሆናለች አለ፤ ሳሙኤልም አጋግን በእግዚአብሔር ፊት በጌልገላ ቈራረጠው።,ወይቤ ሳሙኤል አምጽእዎ ሊተ ለአጋግ ንጉሠ ዐማሌቅ ወመጽአ ኀቤሁ አጋግ እንዘ ይርዕድ ወይቤ አጋግ ከመዝኑ መሪር እንከ ውእቱ ሞት ።,"Then said Samuel, Bring ye hither to me Agag the king of the Amalekites. And Agag came unto him delicately. And Agag said, Surely the bitterness of death is past." +ሳሙኤልም ወደ አርማቴም ሄደ፤,ወይቤሎ ሳሙኤል ለአጋግ በከመ አምከነቶን ለአንስት ኲናትከ ከማሁ ትምክን እምነ አንስት እምከ ወረገዞ ሳሙኤል ለአጋግ በቅድመ እግዚአብሔር በገልገላ ።,"And Samuel said, As thy sword hath made women childless, so shall thy mother be childless among women. And Samuel hewed Agag in pieces before the LORD in Gilgal." +ሳኦልም ወደ ቤቱ ወደ ጊብዓ ወጣ። ሳሙኤልም እስከ ሞተበት ቀን ድረስ ሳኦልን ለማየት ዳግመኛ አልሄደም፥ ሳሙኤልም ለሳኦል አለቀሰ፤ እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ሳኦልን ስላነገሠ ተጸጸተ።,ወአተወ ሳሙኤል ውስተ አርማቴም ወሳኦልኒ ዐርገ ውስተ ቤቱ ገባዖን,Then Samuel went to Ramah; and Saul went up to his house to Gibeah of Saul. +ፍልስጥኤማውያንም ጭፍሮቻቸውን ሁሉ ወደ አፌቅ ሰበሰቡ፤ እስራኤላውያንም በኢይዝራኤል ባለው ውኃ ምንጭ አጠገብ ሰፈሩ።,ወአስተጋብኡ ኢሎፍሊ ኵሎ ተዓይኒሆሙ ውስተ ሳፌቅ ወእስራኤልኒ ተዐየኑ ውስተ ኤንዶር እንተ ኢይዝራኤል ።,Now the Philistines gathered together all their armies to Aphek: and the Israelites pitched by a fountain which is in Jezreel. +የፍልስጥኤማውያንም አለቆች በመቶ በመቶ በሺህ በሺህ እየሆኑ ያልፉ ነበር፤ ዳዊትና ሰዎቹም ከአንኩስ ጋር በኋለኛው ጭፍራ በኩል ያልፉ ነበር።,ወሖሩ መሳፍንቲሆሙ ለኢሎፍሊ ምስለ ፻፻ብእሲ ወምስለ ፲፻፲፻ወዳዊትሰ ወአንኩስ ወሰብኡ የሐውሩ ከወላ ።,"And the lords of the Philistines passed on by hundreds, and by thousands: but David and his men passed on in the rereward with Achish." +የፍልስጥኤማውያንም አለቆች። እነዚህ ዕብራውያን በዚህ ምን ያደርጋሉ? አሉ፤ አንኩስም የፍልስጥኤማውያንን አለቆች። ይህ የእስራኤል ንጉሥ የሳኦል ባሪያ ዳዊት አይደለምን? እርሱም በእነዚህ ቀኖች በእነዚህ ዓመታት ከእኔ ጋር ነበረ፥ ወደ እኔም ከተጠጋበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ምንም አላገኘሁበትም አላቸው።,ወይቤሉ መሳፍንተ ኢሎፍሊ መኑ እሉ እለ የሐውሩ ድኅሪተ ወይቤሎሙ አንኩስ ለመሳፍንተ ኢሎፍሊ ዳዊት ውእቱ ገብረ ሳኦል ንጉሠ እስራኤል ዘገብአ ኀቤነ ናሁ ዝንቱ ፪ዓመት ወአልቦ ዘኣንከርክዎ ወኢምንተኒ እምአመ መጽአ ኀቤየ እስከ ዮም ።,"Then said the princes of the Philistines, What do these Hebrews here? And Achish said unto the princes of the Philistines, Is not this David, the servant of Saul the king of Israel, which hath been with me these days, or these years, and I have found no fault in him since he fell unto me unto this day?" +የፍልስጥኤማውያን አለቆች ግን ተቆጥተው። ይህ ሰው ባስቀመጥኸው ስፍራ ይቀመጥ ዘንድ ይመለስ፤ በሰልፉ ውስጥ ጠላት እንዳይሆነን ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይውረድ፤ ከጌታው ጋር በምን ይታረቃል? የእነዚህን ሰዎች ራስ ���መቍረጥ አይደለምን?,ወተምዑ ሳዕሌሁ መሳፍንተ ኢሎፍሊ ወይቤልዎ አግብኦ ለዝንቱ ብእሲ ውስተ መካኑ እምኀበ ነሣእኮ ወኢይምጻእ ምስሌነ ውስተ ፀብእ ወኢይኩኖሙ አዕይንተ ውስተ ተዓይኒነ ወበምንት ይገብእ ዝንቱ ኀበ እግዚኡ እንበለ በአርእስቲሆሙ ለእልክቱ ዕደው ።,"And the princes of the Philistines were wroth with him; and the princes of the Philistines said unto him, Make this fellow return, that he may go again to his place which thou hast appointed him, and let him not go down with us to battle, lest in the battle he be an adversary to us: for wherewith should he reconcile himself unto his master? should it not be with the heads of these men?" +ወይስ ሴቶች። ሳኦል ሺህ ገደለ፥ ዳዊት እልፍ ገደለ ብለው በዘፈን የዘመሩለት ይህ ዳዊት አይደለምን? አሉት።,አኮኑ ዝንቱ ውእቱ ዳዊት ዘበእንቲአሁ ወፅኣ ሐላይያት እንዘ ይብላ ቀተለ ሳኦል ፲፻ወዳዊት ፼ ።,"Is not this David, of whom they sang one to another in dances, saying, Saul slew his thousands, and David his ten thousands?" +አንኩስም ዳዊትን ጠርቶ። ሕያው እግዚአብሔርን! አንተ ቅን ነህ፥ ከእኔም ጋር በጭፍራው በኩል መውጣትህና መግባትህ በፊቴ መልካም ነው፤ ወደ እኔም ከመጣህ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ አንዳች ክፋት አላገኘሁብህም፤ ነገር ግን በአለቆች ዘንድ አልተወደድህም።,ወጸውዖ አንኩስ ለዳዊት ወይቤሎ ሕያው እግዚአብሔር ከመ ጻድቅ አንተ ወኄር በቅድመ አዕይንትየ በበአትከኒ ወበፀአትከኒ ምስሌየ ውስተ ትዕይንት ወኢረከብኩ ላዕሌከ እኪተ እምአመ መጻእከ ኀቤየ እስከ ዮም ወቅድመሰ አዕይንቲሆሙ ለመሳፍንተ ኢሎፍሊ ኢኮንከ ኄረ ።,"Then Achish called David, and said unto him, Surely, as the LORD liveth, thou hast been upright, and thy going out and thy coming in with me in the host is good in my sight: for I have not found evil in thee since the day of thy coming unto me unto this day: nevertheless the lords favour thee not." +አሁንም ተመልሰህ በደኅና ሂድ፥ በፍልስጥኤማውያንም አለቆች ዓይን ክፋት አታድርግ አለው።,ወይእዜኒ ተመየጥ ወእቱ በሰላም ወአልቦ ዘይከውን እኩየ ቅድመ አዕይንቲሆሙ ለመሳፍንተ ኢሎፍሊ ።,"Wherefore now return, and go in peace, that thou displease not the lords of the Philistines." +ዳዊትም አንኩስን። ምን አድርጌአለሁ? ሄጄስ ከጌታዬ ከንጉሡ ጠላቶች ጋር እንዳልዋጋ፥ በፊትህ ከተቀመጥሁ ጀምሬ እስከ ዛሬ ድረስ በእኔ በባሪያህ ምን አግኝተህብኛል? አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለእንኵስ ምንተ ረሰይኩከ ወምንተ ረከብከ ላዕለ ገብርከ አበሳ እምአመ መጻእኩ ኀቤከ እስከ ዮም ከመ ኢይምጻእ ወኢይትቃተሎሙ ለፀረ እግዚእየ ንጉሥ ።,"And David said unto Achish, But what have I done? and what hast thou found in thy servant so long as I have been with thee unto this day, that I may not go fight against the enemies of my lord the king?" +አንኩስም መልሶ ዳዊትን። እንደ አምላክ መልእክተኛ በዓይኔ ፊት መልካም እንደ ሆንህ አውቃለሁ፤ ነገር ግን የፍልስጥኤማውያን አለቆች። ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይወጣም አሉ።,ወይቤሎ እንኵስ ለዳዊት ኣአምር ከመ ጻድቅ አንተ ቅድመ አዕይንትየ ወባሕቱ መሳፍንቲሆሙ ለኢሎፍሊ ይብሉ ኢይምጻእ ምስሌነ ውስተ ፀብእ ።,"And Achish answered and said to David, I know that thou art good in my sight, as an angel of God: notwithstanding the princes of the Philistines have said, He shall not go up with us to the battle." +አሁንም አንተ ከአንተም ጋር የመጡ የጌታህ ባሪያዎች ማልዳችሁ ተነሡ፤ ሲነጋም ተነሥታችሁ ሂዱ አለው።,ወይእዜኒ ጊሥ በጽባሕ እንተ ወደቀ እግዚእከ እለ መጽኡ ምስሌከ ወሖሩ እትዉ እምኀበ መጻእክሙ ወሕሡመ ነገረ ኢትደይ ውስተ ልብከ እስመ ጻድቅ አንተ በቅድመ አዕይንትየ ወጊሡ ፍኖተክሙ ሶበ ጸብሐክሙ ወሖሩ ።,"Wherefore now rise up early in the morning with thy master's servants that are come with thee: and as soon as ye be up early in the morning, and have light, depart." +ዳዊትና ሰዎቹም ማልደው ይሄዱ ዘንድ፥ ወደ ፍልስጥኤማውያንም አገር ይመለሱ ዘንድ ተነሡ። ፍልስጥኤማውያንም ��ደ ኢይዝራኤል ወጡ።,ወጌሡ ዳዊት ወሰብኡ ከመ ይሖሩ ወይዕቀቡ ፍኖቶሙ ለኢሎፍሊ ወኢሎፍሊሰ ዐርጉ ይትቃተሉ ምስለ እስራኤል ።,"So David and his men rose up early to depart in the morning, to return into the land of the Philistines. And the Philistines went up to Jezreel." +እንዲህም ሆነ፤ በዚያ ወራት ከእስራኤል ጋር ይዋጉ ዘንድ ፍልስጥኤማውያን ጭፍሮቻቸውን ለሰልፍ ሰበሰቡ፤ አንኩስም ዳዊትን። አንተና ሰዎችህ ከእኔ ጋር ወደ ሰልፍ እንድትወጡ በእርግጥ እወቅ አለው።,ወእምዝ ተጋብኡ ኢሎፍሊ በእማንቱ መዋዕል ምስለ ተዓይኒሆሙ ወወፅኡ ይፅብእዎሙ ለእስራኤል ወይቤሎ አንኩስ ለዳዊት አእምሮ አእምር ከመ ምስሌየ ትወፅእ ፀብአ አንተ ወሰብእከ ።,"And it came to pass in those days, that the Philistines gathered their armies together for warfare, to fight with Israel. And Achish said unto David, Know thou assuredly, that thou shalt go out with me to battle, thou and thy men." +ዳዊትም አንኩስን። አሁን ባሪያህ የሚያደርገውን ታያለህ አለው። አንኩስም ዳዊትን። እንግዲህ በዘመኑ ሁሉ ራሴን ጠባቂ አደርግሃለሁ አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለአንኩስ እምይእዜ አይድዖ ለገብርከ ዘከመ ይገብር ወይቤሎ አንኩስ ለዳዊት ናሁ ሤምኩከ ዐቃቤ ሥጋየ ለዝላፉ በኵሉ መዋዕል ።,"And David said to Achish, Surely thou shalt know what thy servant can do. And Achish said to David, Therefore will I make thee keeper of mine head for ever." +ሳሙኤል ግን ሞቶ ነበር፥ እስራኤልም ሁሉ አልቅሰውለት ነበር፥ በከተማውም በአርማቴም ቀብረውት ነበር። ሳኦልም መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ከምድር አጥፍቶ ነበር።,ወሞተ ሳሙኤል ወበከይዎ ኵሉ እስራኤል ወቀበርዎ ውስተ አርማቴም ውስተ ሀገሩ ወሳኦልሰ ሰዐሮሙ ለእለ ያነቅሁ ምውተ ወለማእምራን እምነ ምድር ።,"Now Samuel was dead, and all Israel had lamented him, and buried him in Ramah, even in his own city. And Saul had put away those that had familiar spirits, and the wizards, out of the land." +ፍልስጥኤማውያንም ተሰብስበው መጡ በሱነምም ሰፈሩ፤ ሳኦልም እስራኤልን ሁሉ ሰበሰበ፥ በጊልቦዓም ሰፈሩ።,ወተጋብኡ ኢሎፍሊ ወመጽኡ ወተዐየኑ ውስተ ሱማን ወአለተጋብኦሙ ሳኦል ለኵሉ ሰብአ እስራኤል ወተዐየኑ በጌላቡሄ ።,"And the Philistines gathered themselves together, and came and pitched in Shunem: and Saul gathered all Israel together, and they pitched in Gilboa." +ሳኦልም የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ባየ ጊዜ ፈራ፥ ልቡም እጅግ ተንቀጠቀጠ።,ወሶበ ርእየ ሳኦል ተዓይኒሆሙ ለኢሎፍሊ ፈርሀ ወደንገፀ ልቡ ጥቀ ።,"And when Saul saw the host of the Philistines, he was afraid, and his heart greatly trembled." +ሳኦልም እግዚአብሔርን ጠየቀ፤ እግዚአብሔርም በሕልም ወይም በኡሪም ወይም በነቢያት አልመለሰለትም።,ወተስእለ ሳኦል ቃለ እግዚአብሔር ወኢያውሥኦ ወኢበሐላምያን ወኢበመንግራን ወኢበነቢያት ።,"And when Saul enquired of the LORD, the LORD answered him not, neither by dreams, nor by Urim, nor by prophets." +ሳኦልም ባሪያዎቹን። ወደ እርስዋ ሄጄ እጠይቅ ዘንድ መናፍስትን የምትጠራ ሴት ፈልጉልኝ አላቸው፤ ባሪያዎቹም። እነሆ፥ መናፍስትን የምትጠራ አንዲት ሴት በዓይንዶር አለች አሉት።,ወይቤሎሙ ሳኦል ለደቁ ኅሡ ሊተ ብእሲተ እንተ ታነቅህ ምውት ወእሖር ኀቤሃ ወእስኦላ ፤ ወይቤልዎ ደቁሀለወት ብእሲት እንተ ታነቅህ ምውተ በኤንዶር ።,"Then said Saul unto his servants, Seek me a woman that hath a familiar spirit, that I may go to her, and enquire of her. And his servants said to him, Behold, there is a woman that hath a familiar spirit at Endor." +ሳኦልም መልኩን ለውጦ ሌላ ልብስም ለብሶ ሄደ፥ ሁለትም ሰዎች ከእርሱ ጋር ነበሩ፥ በሌሊትም ወደ ሴቲቱ መጡ። እርሱም። እባክሽ፥ በመናፍስት አምዋርቺልኝ፥ የምልሽንም አስነሽልኝ አላት።,ወተገልበበ ሳኦል ወለብሰ ባዕደ አልባሰ ወሖረ ውእቱ ወካልኣን ክልኤቱ ዕደው ምስሌሁ ወመጽእ ኀቤሃ ለይእቲ ብእሲት በሌሊት ወይቤላ ሳኦል አስተቃስሚ ሊተ ወአንቅህዮ ሊተ ለዘ አ��� እቤለኪ ።,"And Saul disguised himself, and put on other raiment, and he went, and two men with him, and they came to the woman by night: and he said, I pray thee, divine unto me by the familiar spirit, and bring me him up, whom I shall name unto thee." +ሴቲቱም። እነሆ፥ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ከምድር እንዳጠፋ ሳኦል ያደረገውን ታውቃለህ፤ ስለ ምን እኔን ለማስገደል ወጥመድ ለነፍሴ ታደርጋለህ? አለችው።,ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት ታኣምር ለሊከ ኵሎ ዘገብረ ሳኦል ወዘከመ ሠረዎን ለእለ ያነቅሃ ምውተ ወለማእምራን እምነ ምድር ወለምንት አንተ ታሠግራ ለነፍስየ ከመ ታቅትላ ።,"And the woman said unto him, Behold, thou knowest what Saul hath done, how he hath cut off those that have familiar spirits, and the wizards, out of the land: wherefore then layest thou a snare for my life, to cause me to die?" +ሳኦልም። ሕያው እግዚአብሔርን! በዚህ ነገር ቅጣት አያገኝሽም ብሎ በእግዚአብሔር ማለላት።,ወመሐለ ላቲ ሳኦል ወይቤላ ሕያው እግዚአብሔር ከመ አልቦ ዘይረክበኪ ሕሡም በበይነ ዝንቱ ነገር ።,"And Saul sware to her by the LORD, saying, As the LORD liveth, there shall no punishment happen to thee for this thing." +ሴቲቱም። ማንን ላስነሣልህ? አለች፤ እርሱም። ሳሙኤልን አስነሽልኝ አለ።,ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት መነ ትፈቅድ ኣንቅህ ለከ ወይቤላ ሳሙኤልሃ ኣንቅሂ ሊተ ።,"Then said the woman, Whom shall I bring up unto thee? And he said, Bring me up Samuel." +ሴቲቱም ሳሙኤልን ባየች ጊዜ በታላቅ ድምፅ ጮኸች፤ ሴቲቱም ሳኦልን። አንተ ሳኦል ስትሆን ለምን አታለልኸኝ? ብላ ተናገረችው።,ወሶበ ርእየቶ ይእቲ ብእሲት ለሳሙኤል ጸርኀት በዐቢይ ቃል ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት ለሳኦል ለምንት እስተሐቀርከኒ እንዘ አንተ ውእቱ ሳኦል ።,"And when the woman saw Samuel, she cried with a loud voice: and the woman spake to Saul, saying, Why hast thou deceived me? for thou art Saul." +ንጉሡም። አትፍሪ፤ ያየሽው ምንድር ነው? አላት። ሴቲቱም ሳኦልን። አማልክት ከምድር ሲወጡ አየሁ አለችው።,ወይቤላ ንጉሥ ኢትፍርሂ ንግርኒ ዳእሙ መነ ርኢኪ ወትቤሎ አማልክተ ርኢኩ የዐርጉ እምነ ምድር ።,"And the king said unto her, Be not afraid: for what sawest thou? And the woman said unto Saul, I saw gods ascending out of the earth." +እርሱም። መልኩ ምን ዓይነት ነው? አላት። እርስዋም። ሽማግሌ ሰው ወጣ፤ መጐናጸፊያም ተጐናጽፎአል አለች። ሳኦልም ሳሙኤል እንደ ሆነ አወቀ፥ በፊቱም ተጐነበሰ፥ በምድርም ላይ እጅ ነሣ።,ወይቤላ ምንተ ርኢሊ ወትቤሎ ብእሴ ዘርቱዐ የዐርግ እምነ ምድር ወይላብስ ዐጽፈ ፤ ወኣእመረ ሳኦል ከመ ሳሙኤል ውእቱ ወደነነ ወሰገደ ሎቱ በገጹ ውስተ ምድር ።,"And he said unto her, What form is he of? And she said, An old man cometh up; and he is covered with a mantle. And Saul perceived that it was Samuel, and he stooped with his face to the ground, and bowed himself." +ሳሙኤልም ሳኦልን። ለምን አወክኸኝ? ለምንስ አስነሣኸኝ? አለው። ሳኦልም መልሶ። ፍልስጥኤማውያን ይወጉኛልና እጅግ ተጨንቄአለሁ፥ እግዚአብሔርም ከእኔ ርቆአል፤ በነቢያት ወይም በሕልም አልመለሰልኝም፤ ስለዚህም የማደርገውን ታስታውቀኝ ዘንድ ጠራሁህ አለው።,ወይቤሎ ሳሙኤል ለምንት አጽሐብከኒ ከመ ታዕርገኒ ወይቤሎ ሳኦል እስመ ተመንደብኩ ጥቀ እስመ ፀብኡኒ ኢሎፍሊ ወእግዚአብሔርኒ ኀደገኒ ወኢያውሥአኒ ዳግመ እንከ ወኢበእደ ነቢያት ወኢበላዕለ ሐላምያን ወይእዜኒ ጸዋዕኩከ ከመ ታይድዐኒ ዘከመ እገብር ።,"And Samuel said to Saul, Why hast thou disquieted me, to bring me up? And Saul answered, I am sore distressed; for the Philistines make war against me, and God is departed from me, and answereth me no more, neither by prophets, nor by dreams: therefore I have called thee, that thou mayest make known unto me what I shall do." +ሳሙኤልም አለ። እግዚአብሔር ከራቀህ ጠላትም ከሆነህ ለምን ትጠይቀኛለህ?,ወይቤሎ ሳሙኤል ለምንት ትሴአለኒ እንዘ እግዚአብሔር ኀደገከ ወገብአ ምስለ ካልእከ ።,"Then said Samuel, Wherefore then dost thou ask of me, seeing the LORD is departed from thee, and is become thine enemy?" +እግዚአብሔርም በቃሌ እንደ ተናገረ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል።,ወገብረ እግዚአብሔር ላዕሌከ በከመ ነበበ በእዴየ ወይሳጥጣ እግዚአብሔር ለመንግሥትከ እምነ እዴከ ወይሁባ ለካልእከ ለዳዊት ።,"And the LORD hath done to him, as he spake by me: for the LORD hath rent the kingdom out of thine hand, and given it to thy neighbour, even to David:" +የእግዚአብሔርን ቃል አልሰማህምና፥ በአማሌቅም ላይ ታላቅ የሆነ ቍጣውን አላደረግህምና ስለዚህ ዛሬ እግዚአብሔር ይህን ነገር አድርጎብሃል።,እስመ ኢሰማዕከ ቃለ እግዚአብሔር ወኢገበርከ ሎቱ መዐቶ ላዕለ ዐማሌቅ ወበበይነ ዝንቱ ነገር ገብረ እግዚአብሔር ላዕሌከ ዮም ።,"Because thou obeyedst not the voice of the LORD, nor executedst his fierce wrath upon Amalek, therefore hath the LORD done this thing unto thee this day." +እግዚአብሔርም እስራኤልን ከአንተ ጋር በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፎ ይሰጣል፤ ነገም አንተና ልጆችህ ከእኔ ጋር ትሆናላችሁ፤ እግዚአብሔርም የእስራኤልን ጭፍራ ደግሞ በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፎ ይሰጣል።,ወያገብእሙ እግዚአብሔር ለእስራኤል ምስሌከ ውስተ እዴሆሙ ለኢሎፍሊ ወይቤሎ ሳሙኤል ጌሠመ አንተ ወደቂቅከ ምስሌከ ትወድቁ ወትዕይንቶሙ ለእስራኤል ያገብኦሙ ውስተ እዴሆሙ ለኢሎፍሌ ።,Moreover the LORD will also deliver Israel with thee into the hand of the Philistines: and to morrow shalt thou and thy sons be with me: the LORD also shall deliver the host of Israel into the hand of the Philistines. +ሳኦልም በዚያን ጊዜ በቁመቱ ሙሉ በምድር ላይ ወደቀ፥ ከሳሙኤልም ቃል የተነሣ እጅግ ፈራ። በዚያም ቀን ሁሉ በዚያም ሌሊት ሁሉ እንጀራ አልበላምና ኃይል አልቀረለትም።,ወወድቀ ፍጡነ ሳኦል እንዘ ይቀውም ውስተ ምድር ወፈርሀ ጥቀ እምነ ቃሉ ለሳሙኤል ወአልቦ ኀይለ እስመ ኢበልዐ እከለ ይእተ አሚረ ሌሊተ ወመዓልተ ።,"Then Saul fell straightway all along on the earth, and was sore afraid, because of the words of Samuel: and there was no strength in him; for he had eaten no bread all the day, nor all the night." +ሴቲቱም ወደ ሳኦል መጣች፥ እጅግም ደንግጦ እንደ ነበረ አይታ። እነሆ፥ እኔ ባሪያህ ቃልህን ሰማሁ፥ ነፍሴንም በእጄ ጣልሁ፥ የነገርኸኝንም ቃል ሰማሁ።,ወቦአት እንታክቲ ብእሲት ኀቤሁ ለሳኦል ወረከበቶ ድንጉፀ ጥቀ ወትቤሎ ናሁ ሰምዐተከ አመትከ ቃለከ ወመጠውክዋ ለነፍስየ በእዴየ ወሰማዕኩ ቃለከ ዘነባብከኒ ።,"And the woman came unto Saul, and saw that he was sore troubled, and said unto him, Behold, thine handmaid hath obeyed thy voice, and I have put my life in my hand, and have hearkened unto thy words which thou spakest unto me." +አሁን እንግዲህ አንተ ደግሞ የባሪያህን ቃል እንድትሰማ እለምንሃለሁ፥ በፊትህም ቍራሽ እንጀራ ላኑርልህ፤ በመንገድም ስትሄድ ትበረታ ዘንድ ብላ አለችው።,ወይእዜኒ ስማዕ ቃላ ለአመትከ ወኣምጽእ ኅብስተ ቅድሜከ ወትብላዕ ወትርከብ ኀይለ እስመ ተሐውር ውስተ ፍኖት ።,"Now therefore, I pray thee, hearken thou also unto the voice of thine handmaid, and let me set a morsel of bread before thee; and eat, that thou mayest have strength, when thou goest on thy way." +እርሱ ግን። አልበላም ብሎ እንቢ አለ፤ ነገር ግን ባሪያዎቹና ሴቲቱ አስገደዱት፥ ቃላቸውንም ሰማ፤ ከምድርም ተነሥቶ በአልጋ ላይ ተቀመጠ።,ወአበየ በሊዐ ወአጽሐብዎ ደቁ ወይእቲኒ ብእሲት ወሰምዐ ቃሎሙ ወተንሥእ እምነ ምድር ወነበረ ዲበ መንበር ።,"But he refused, and said, I will not eat. But his servants, together with the woman, compelled him; and he hearkened unto their voice. So he arose from the earth, and sat upon the bed." +ለሴቲቱም ማለፊያ እንቦሳ ነበራት፤ ፈጥና አረደችው፤ ዱቄቱንም ወስዳ ለወሰችው፥ ቂጣም እንጀራ አድርጋ ጋገረችው።,ወባቲ ይእቲ ብእሲት እጓለ ላህም ሥቡሐ ውስተ ቤታ ወጠብሐቶ ፍጡነ ወነሥአት ሐሪጸ ወሎሰት ወደፈነት ናእተ ።,"And the woman had a fat calf in the house; and she hasted, and killed it, and took flour, and kneaded it, and did bake unleavened bread thereof:" +በሳኦልና በባሪያዎቹም ፊት አቀረበችው፤ በልተውም ተነሡ፥ በዚያም ሌሊት ሄዱ።,ወአምጽአት ቅድሜሁ ለሳኦል ወቅድመ ደቁ ወበልዑ ወተንሥኡ ወሖሩ በይእቲ ሌሊት ።,"And she brought it before Saul, and before his servants; and they did eat. Then they rose up, and went away that night." +አንድ ቀንም እንዲህ ሆነ፤ የሳኦል ልጅ ዮናታን ጋሻ ጃግሬውን። ና፥ በዚያ በኩል ወዳለው ወደ ፍልስጥኤማውያን ጭፍራ እንለፍ አለው፤ ለአባቱም አልነገረውም።,ወሶበ ጸብሐ ይቤሎ ዮናታን ለቍልዔሁ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ነዓ ንዕዱ ውስተ ማሴብ ዘኢሎፍሊ ዘውስተ እንታክቲ ማዕዶት ወኢያይድዖ ለአቡሁ ።,"Now it came to pass upon a day, that Jonathan the son of Saul said unto the young man that bare his armour, Come, and let us go over to the Philistines' garrison, that is on the other side. But he told not his father." +ሳኦልም በመጌዶን ባለው በሮማኑ ዛፍ በታች በጊብዓ ዳርቻ ተቀምጦ ነበረ፤ ከእርሱም ጋር የነበረው ሕዝብ ስድስት መቶ የሚያህል ሰው ነበረ።,ወሳኦልሰ ይነብር ውስተ ርእስ ወግር ታሕተ ሮማን እንተ መጌዶን ወሀለዉ ምስሌሁ ስድስቱ ምእት ብእሲ ።,And Saul tarried in the uttermost part of Gibeah under a pomegranate tree which is in Migron: and the people that were with him were about six hundred men; +የኢካቦድ ወንድም የአኪጦብ ልጅ የፊንሐስ ልጅ የዔሊ ልጅ በሴሎ ለእግዚአብሔር ካህን የሆነ ኤፉድም የለበሰ አኪያ አብሮ ነበር፤ ሕዝቡ ዮናታን እንደ ሄደ አላወቁም።,ወአኪያ ወልደ አኪጦብ እኁሁ ለዮከሌድ ወልደ ፊንሐስ ወልደ ኤሊ ካህኑ ለእግዚአብሔር ውስተ ሴሎም ዘይጸውር ኤፉደ ወኢያእመሩ ሕዝብ ከመ ኀለፈ ዮናታን ።,"And Ahiah, the son of Ahitub, Ichabod's brother, the son of Phinehas, the son of Eli, the LORD'S priest in Shiloh, wearing an ephod. And the people knew not that Jonathan was gone." +ዮናታንም ወደ ፍልስጥኤማውያን ጭፍራ ሊሻገርበት በወደደው መተላለፊያ መካከል በወዲህ አንድ ሾጣጣ በወዲህ አንድ ሾጣጣ ድንጋዮች ነበሩ፤ የአንዱም ስም ቦጼጽ የሁለተኛውም ስም ሴኔ ነበረ።,ወማእከለ ይእቲ ማዕዶት እንተ ኀበ ፈቀደ ይዕዱ ዮናታን ውስተ ደወሎሙ ለኢሎፍሊ ፍናው ውስተ ውእቱ መካን ዘኴኵሕ ፤ ስማ ለእሐቲ ባዜስ ወስማ ለካልእታ ሰናአር ።,"And between the passages, by which Jonathan sought to go over unto the Philistines' garrison, there was a sharp rock on the one side, and a sharp rock on the other side: and the name of the one was Bozez, and the name of the other Seneh." +አንዱም ሾጣጣ በማክማስ አንጻር በሰሜን በኩል፥ ሁለተኛውም በጊብዓ አንጻር በደቡብ በኩል የቆሙ ነበሩ።,አሐቲ ፍኖት እመንገለ መስዕ ትመጽእ ቅርብተ መኬማስ ወካልእት ፍኖት እመንገለ አዜብ ትመጽእ ላዕለ ገበኦን ።,"The forefront of the one was situate northward over against Michmash, and the other southward over against Gibeah." +ዮናታንም ጋሻ ጃግሬውን። ና፥ ወደ እነዚህ ቈላፋን ጭፍራ እንለፍ፤ በብዙ ወይም በጥቂት ማዳን እግዚአብሔርን አያስቸግረውምና ምናልባት እግዚአብሔር ይሠራልን ይሆናል አለው።,ወይቤሎ ዮናታን ለቍልዔሁ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ነዓ ንዕዱ ውስተ ማሴብ ዘእሉ ቈላፋን ዮጊ ይረድአነ እግዚአብሔር እስመ አልቦ ተስፋ ሐይው ኢበብዙኅ ወኢበውሑድ ።,"And Jonathan said to the young man that bare his armour, Come, and let us go over unto the garrison of these uncircumcised: it may be that the LORD will work for us: for there is no restraint to the LORD to save by many or by few." +ጋሻ ጃግሬውም። ልብህ ያሰኘህን ሁሉ አድርግ፤ እነሆ፥ ከአንተ ጋር ነኝ፤ እንደ አንተ ልብ ሁሉ የእኔም ልብ እንዲሁ ነው አለው።,ወይቤሎ ውእቱ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ግበር በከመ ፈቀደ ልብከ ፤ ነየ አነ ሀለውኩ ምስሌከ ፤ ከመ ልብከ ልብየ ።,"And his armourbearer said unto him, Do all that is in thine heart: turn thee; behold, I am with thee according to thy heart." +ዮናታንም አለ። እነሆ፥ ወደ ሰዎቹ እናልፋለን እንገለጥላቸውማለን፤,ወይቤሎ ���ናታን ናሁ ነዐርግ ንሕነ ኀበ እሉ ዕደው ወንቀርብ ኀቤሆሙ ።,"Then said Jonathan, Behold, we will pass over unto these men, and we will discover ourselves unto them." +እነርሱም። ወደ እናንተ እስክንመጣ ድረስ ቆዩ ቢሉን በስፍራችን እንቆማለን፥ ወደ እነርሱም አንወጣም።,ለእመ ይቤሉነ ረሐቁ ከሐከ እስከ ንነግረክሙ ቃለ ወንትገሐሥ እምኔሆሙ ወኢነዐርግ ኀቤሆሙ ።,"If they say thus unto us, Tarry until we come to you; then we will stand still in our place, and will not go up unto them." +ነገር ግን። ወደ እኛ ውጡ ቢሉን እግዚአብሔር በእጃችን አሳልፎ ሰጥቶአቸዋልና እንወጣለን፤ ምልክታችንም ይህ ይሆናል።,ወለእመ ይቤሉነ ዕርጉ ኀቤነ ወነዐርግ ኀቤሆሙ ወዝንቱ ውእቱ ትእምርትነ አመ አግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴነ ።,"But if they say thus, Come up unto us; then we will go up: for the LORD hath delivered them into our hand: and this shall be a sign unto us." +ሁለታቸውም ለፍልስጥኤማውያን ጭፍራ ተገለጡ፤ ፍልስጥኤማውያንም። እነሆ፥ ዕብራውያን ከተሸሸጉበት ጕድጓድ ይወጣሉ አሉ።,ወቦኡ ክልኤሆሙ ውስተ ማሴብ ዘኢሎፍሊ ወይቤሉ ኢሎፍሊ ነዮሙ ዕብራውያን ይወፅኡ እምነ ግበቢሆሙ እምኀበ ተኀብኡ ።,"And both of them discovered themselves unto the garrison of the Philistines: and the Philistines said, Behold, the Hebrews come forth out of the holes where they had hid themselves." +የጭፍራው ሰዎችም ዮናታንንና ጋሻ ጃግሬውን። ወደ እኛ ውጡ፥ አንድ ነገርም እናሳያችኋለን አሉ። ዮናታንም ጋሻ ጃግሬውን። እግዚአብሔር በእስራኤል እጅ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋልና ተከተለኝ አለው።,ወኦውሥእዎሙ ሰብአ ማሴብ ወይቤልዎሙ ለዮናታን ወለወልዱ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ዕርጉ ኀቤነ ወንነግረክሙ ቃለ ወይቤሎ ዮናታን ለወልዱ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ዕርግ ትልወኒ እስመ አግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴሆሙ ለእስራኤል ።,"And the men of the garrison answered Jonathan and his armourbearer, and said, Come up to us, and we will shew you a thing. And Jonathan said unto his armourbearer, Come up after me: for the LORD hath delivered them into the hand of Israel." +ዮናታንም በእጁና በእግሩ ወጣ፥ ጋሻ ጃግሬውም ተከተለው፤ ፍልስጥኤማውያንም በዮናታን እጅ ወደቁ፥ ጋሻ ጃግሬውም ተከትሎ ገደላቸው።,ወዐርገ ዮናታን በእደዊሀ ወበእገሪሁ ወዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ምስሌሁ ወሜጠ ገጾ ዮናታን ወቀተሎሙ ወዝክቱሰ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ይሜጥዎ እምድኀሬሁ ።,"And Jonathan climbed up upon his hands and upon his feet, and his armourbearer after him: and they fell before Jonathan; and his armourbearer slew after him." +የዮናታንና የጋሻ ጃግሬውም የመጀመሪያ ግዳያቸው በአንድ ትልም እርሻ መካከል ሀያ ያህል ሰው ነበረ።,ወኮነት ቀዳሚት ቀትሉ ለዮናታን ምስለ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ዕሥራ ብእሲ ዘበሞገርተ እብን ወበዕፀወ ገዳም ።,"And that first slaughter, which Jonathan and his armourbearer made, was about twenty men, within as it were an half acre of land, which a yoke of oxen might plow." +በሰፈሩም በእርሻውና በሕዝቡም ሁሉ መካከል ሽብር ነበረ፤ በሰፈሩ የተቀመጡና ለምርኮ የወጡት ተሸበሩ፤ ምድሪቱም ተናወጠች፤ ከእግዚአብሔርም ዘንድ ታላቅ ሽብር ሆነ።,ወኮነ ድንጋፄ ውስተ ትዕይንት ወውስተ ሐቅል ወኵሉ ሕዝብ ዘውስተ ማሴብ ወእለ ይትቃተሉሂ ደንገፁ ወስእኑ ተቃትሎ ወደንገፀት ምድር ወኮነ ድንጋፄ እምኀበ እግዚአብሔር ።,"And there was trembling in the host, in the field, and among all the people: the garrison, and the spoilers, they also trembled, and the earth quaked: so it was a very great trembling." +በብንያም ጊብዓ ያሉ የሳኦል ዘበኞችም ተመለከቱ፤ እነሆም፥ ሠራዊቱ ወዲህና ወዲያ እየተራወጡ ተበታተኑ።,ወርእዩ ሰብአ ዐይን እለ እምኀበ ሳኦል በገባኦን ዘብንያም ከመ ተሀውከ ትዕይንቶሙ እምለፌሂ ወእምለፌሂ ።,"And the watchmen of Saul in Gibeah of Benjamin looked; and, behold, the multitude melted away, and they went on beating down one another." +ሳኦልም ከእርሱ ጋር የነበሩትን ሕዝብ። እስኪ ተቋጠሩ፥ ���እኛ ዘንድ የሄደ ማን እንደሆነ ተመልከቱ አላቸው። በተቋጠሩም ጊዜ እነሆ፥ ዮናታንና ጋሻ ጃግሬው በዚያ አልነበሩም።,ወይቤሎሙ ሳኦል ለሕዝብ እለ ምስሌሁ ተፋቀዱ ወአእምሩ መኑ ዘሖረ እምውስቴትክሙ ወተፋቀዱ ወኢተረክበ ዮናታን ወኢዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ።,"Then said Saul unto the people that were with him, Number now, and see who is gone from us. And when they had numbered, behold, Jonathan and his armourbearer were not there." +በዚያም ቀን አኪያ በእስራኤል ልጆች ፊት ኤፉድ ለብሶ ነበርና ሳኦል። ኤፉድን አምጣ አለው።,ወይቤሎ ሳኦል ለአኪያ አምጽእ ኤፉደ እስመ ውእቱ ይእውር ኤፉደ ይእተ ኦሚረ ቅድሜሆሙ ለእስራኤል ።,"And Saul said unto Ahiah, Bring hither the ark of God. For the ark of God was at that time with the children of Israel." +ሳኦል ከካህኑ ጋር ሲነጋገር በፍልስጥኤማውያን ሰፈር ግርግርታ እየበዛና እየጠነከረ ሄደ፤ ሳኦልም ካህኑን። እጅህን መልስ አለው።,ወእምዝ እንዘ ይትናገሮ ሳኦል ለካህን በዝኀ ዝክቱ ድምፀ ሁከት ውስተ ትዕይንቶሙ ለኢሎፍሊ ወይቤሎ ሳኦል ለካህን ኅድግ ምዕረ ።,"And it came to pass, while Saul talked unto the priest, that the noise that was in the host of the Philistines went on and increased: and Saul said unto the priest, Withdraw thine hand." +ሳኦልና ከእርሱም ጋር የነበሩት ሕዝብ ሁሉ ተሰብስበው ወደ ውጊያው መጡ፤ እነሆም፥ የእያንዳንዱ ሰው ሰይፍ በባልንጀራው ላይ ነበረ፥ እጅግም ታላቅ ድንጋጤ ሆነ።,ወሖረ ሳኦል ወኵሉ ሕዝብ እለ ምስሌሁ ኀበ ይትቃተሉ ወተቃተልዎሙ ወኮነ ዐቢይ ቀትል ጥቀ ።,"And Saul and all the people that were with him assembled themselves, and they came to the battle: and, behold, every man's sword was against his fellow, and there was a very great discomfiture." +ቀድሞ ከፍልስጥኤማውያን ጋር የነበሩት ከእነርሱም ጋር ከሰፈሩ ዙሪያ የወጡት ዕብራውያን ደግሞ ከሳኦልና ከዮናታን ጋር ወደ ነበሩት አስራኤላውያን ለመሆን ዞሩ።,ወእልክቱኒ አግብርቲሆሙ እለ ትካት የዐርጉ ውስተ ትዕይንቶሙ ለኢሎፍሊ ገብኡ ኀበ እስራኤል ምስለ ዮናታን ።,"Moreover the Hebrews that were with the Philistines before that time, which went up with them into the camp from the country round about, even they also turned to be with the Israelites that were with Saul and Jonathan." +ከእስራኤልም ሰዎች በተራራማው በኤፍሬም አገር የተሸሸጉት ሁሉ ፍልስጥኤማውያን እንደ ኰበለሉ በሰሙ ጊዜ እነርሱ ደግሞ ሊዋጉአቸው ተከትለው ገሠገሡ።,ወኵሎሙ እስራኤል እለ ይትኀብኡ ቀዳሚ ውስተ ይብረ ኤፍሬም ሶበ ሰምዑ ከመ ነትዑ ኢሎፍሊ ዴገኑ እሙንቱኒ ይትቃተሉ ምስሌሆሙ ወአድኀኖሙ እግዚአብሔር ለእስራኤል ይእተ አሚረ ወኀለፈ እምነ በሞት ቀትሎሙ ወኵሉ ሕዝብ ዘምስለ ሳኦል የአክሉ ፼ብእሲ ።,"Likewise all the men of Israel which had hid themselves in mount Ephraim, when they heard that the Philistines fled, even they also followed hard after them in the battle." +እግዚአብሔርም በዚያ ቀን እስራኤልን አዳነ፤ ውጊያውም በቤትአዌን በኩል አለፈ። ከሳኦልም ጋር የነበሩ ሕዝብ ሁሉ አሥር ሺህ የሚያህሉ ሰዎች ነበሩ፤ ውጊያውም በተራራማው በኤፍሬም አገር ሁሉ ተበታትኖ ነበር።,ወተዘርወ ቀትሎሙ ውስተ ኵላ ይእቲ ሀገር እንተ ውስተ ደብረ ኤፍሬም ።,So the LORD saved Israel that day: and the battle passed over unto Bethaven. +የእስራኤልም ሰዎች በዚያ ቀን ተጨነቁ፤ ሳኦል። ጠላቶቼን እስክበቀል እስከ ማታ ድረስ መብል የሚበላ ሰው ርጉም ይሁን ብሎ ሕዝቡን አምሎአቸው ነበርና። ሕዝቡም ሁሉ መብል አልቀመሱም።,ወሳኦል አብደ ዐቢየ እበደ ይእተ አሚረ ወረገሞሙ ለሕዝብ እንዘ ይብል ርጉመ ለይኩን ብእሲ ዘበልዐ እክለ እስከ ሰርክ ወእትቤቀሎ ለፀርየ ፤ ወኵሉ ሕዝብ ኢጥዕመ እክለ ወኵሉ ብሔር ኢመስሐ ።,"And the men of Israel were distressed that day: for Saul had adjured the people, saying, Cursed be the man that eateth any food until evening, that I may be avenged on mine enemies. So none of the people tasted any food." +ሕዝቡም ሁሉ ወደ ዱር ገባ��� ማርም በምድር ላይ ነበረ።,ወናሁ ቀፎ ዘመዓር ውስተ ገጸ ገዳም ።,And all they of the land came to a wood; and there was honey upon the ground. +ሕዝቡም ወደ ዱር በገባ ጊዜ እነሆ፥ የሚፈስስ ማር ነበረ፤ ሕዝቡ መሐላውን ፈርቶ ነበርና ማንም እጁን ወደ አፉ አላደረገም።,ወቦአ ውእቱ ሕዝብ ኀበ ውእቱ መዓር ወአልቦ ዘአልዐለ እዴሁ ወወደየ ውስተ አፉሁ እስመ ፈርሁ ሕዝብ መሐላ እግዚአብሔር ።,"And when the people were come into the wood, behold, the honey dropped; but no man put his hand to his mouth: for the people feared the oath." +ዮናታን ግን አባቱ ሕዝቡን ባማለ ጊዜ አልሰማም ነበር፤ እርሱም በእጁ ያለችውን በትር ጫፍዋን ወደ ወለላው ነከረ፥ እጁንም ወደ አፉ አደረገ፤ ዓይኑም በራ።,ወዮናታንሰ ኢሰምዐ ከመ አምሐሎሙ አቡሁ ለሕዝብ ወአልዐለ ከተማ በትሩ በእዴሁ ወጠምዐ ውስተ ዘትረ መዓር ወአግብዐ እዴሁ ውስተ አፉሁ ወተከሥተ አዕይንቲሁ ።,"But Jonathan heard not when his father charged the people with the oath: wherefore he put forth the end of the rod that was in his hand, and dipped it in an honeycomb, and put his hand to his mouth; and his eyes were enlightened." +ከሕዝቡም አንድ ሰው መልሶ። አባትህ። ዛሬ መብል የሚበላ ሰው ርጉም ይሁን ብሎ ሕዝቡን መሐላ አምሎአቸዋል አለው፤ ሕዝቡም ደከሙ።,ወይቤሎ አሐዱ እምውስተ ሕዝብ አምሕሎ አምሐሎሙ አኩከ ለሕዝብ ወይቤሎሙ ርጉመ ለይኩን ብእሲ ዘይበልዕ እክለ ዮም ወደክመ ሕዝብ ።,"Then answered one of the people, and said, Thy father straitly charged the people with an oath, saying, Cursed be the man that eateth any food this day. And the people were faint." +ዮናታንም። አባቴ ምድሪቱን አስቸገረ፤ ከዚህ ማር ጥቂት ብቀምስ ዓይኔ እንደ በራ እዩ።,ወአእመረ ዮናታን ወይቤ ኀደጋ አቡየ ለምድር ፤ ናሁ ተከሥተ አዕይንትየ ሶበ ጥዕምኩ ሕቀ እምውስተ ዝንቱ መዓር ።,"Then said Jonathan, My father hath troubled the land: see, I pray you, how mine eyes have been enlightened, because I tasted a little of this honey." +ይልቅስ ሕዝቡ ካገኙት ከጠላቶቻቸው ምርኮ በልተው ቢሆኑ የፍልስጥኤማውያን መመታት ይበልጥ አልነበረምን? አለ።,ወሶበሰ በልዑ ሕዝብ ዮም ወበልዑ ምህርካ ፀሮሙ ፈድፋደ ወዐቢየ ቀትለ እምቀተልዎሙ ለኢሎፍሊ ።,"How much more, if haply the people had eaten freely to day of the spoil of their enemies which they found? for had there not been now a much greater slaughter among the Philistines?" +በዚያም ቀን ፍልስጥኤማውያንን ከማክማስ እስከ ኤሎን ድረስ መቱአቸው፤ ሕዝቡም እጅግ ደከሙ።,ወቀተሉ ይእተ አሚረ እምነ ኢሎፍሊ ዘመኬማስ ወደክመ ሕዝብ ጥቀ ።,And they smote the Philistines that day from Michmash to Aijalon: and the people were very faint. +ሕዝቡም ለምርኮ ሳሱ፤ በጎችን በሬዎችንም ጥጆችንም ወስደው በምድር ላይ አረዱ፤ ሕዝቡም ከደሙ ጋር በሉ።,ወሖሩ ሕዝብ ውስተ ምህርካ ወነሥኡ ሕዝብ መራዕየ ወአልሀምተ ወአባግዐ ወእጕለ አልህምት ወቀተሉ በከመ ረከሱ ውስተ ምድር ወበልዑ ሕዝብ ምስለ ደም ።,"And the people flew upon the spoil, and took sheep, and oxen, and calves, and slew them on the ground: and the people did eat them with the blood." +ለሳኦልም። እነሆ፥ ሕዝቡ ከደሙ ጋር በመብላታቸው እግዚአብሔርን በደሉ ብለው ነገሩት። ሳኦልም። እጅግ ተላለፋችሁ፤ አሁንም ትልቅ ድንጋይ አንከባልላችሁ አቅርቡልኝ አላቸው።,ወአይድዕዎ ለሳኦል ወይቤልዎ አበሱ ሕዝብ እስመ በልዑ ምስለ ደም ወይቤ ሳኦል በውስተ ጌቴም አንኰርኵሩ ሊተ እብነ ዐቢየ ዝየ ።,"Then they told Saul, saying, Behold, the people sin against the LORD, in that they eat with the blood. And he said, Ye have transgressed: roll a great stone unto me this day." +ሳኦልም። በሕዝቡ መካከል እየዞራችሁ። እያንዳንዱ ሰው በሬውንና በጉን ወደ እኔ ያቅርብ፥ በዚህም እረዱና ብሉ፤ ከደሙም ጋር በመብላታችሁ እግዚአብሔርን አትበድሉ በሉአቸው አለው። እያንዳንዱም ሰው ሁሉ በእጁ ያለውን በሬውን በዚያች ሌሊት አቀረበ፥ በዚያም አረደው።,ወይቤ ሳኦል አስተ��ልፉ ለሕዝብ ወበልዎሙ ለኵሎሙ አምጽኡአ ኵልክሙኦ ዝየአ ኦልህምቲከሙአ ወአባግዒክሙአ ወጥብሑአ በዝየአ ከመ ኢተአብሱአ ለእግዚአብሔርአ ወኢትብልዑአ ምስለ ደምአ ፤ ወአምጽኡ ኵሉ ሕዝብ ዘረከቡ ወጠብሑ በህየ ።,"And Saul said, Disperse yourselves among the people, and say unto them, Bring me hither every man his ox, and every man his sheep, and slay them here, and eat; and sin not against the LORD in eating with the blood. And all the people brought every man his ox with him that night, and slew them there." +ሳኦልም ለእግዚአብሔር መሠዊያን ሠራ፤ ይኸውም ለእግዚአብሔር የሠራው መጀመሪያ መሠዊያ ነው።,ወነደቀ ሳኦል ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር ወዘንተ ቀዳሜ ገብረ ሳኦል ምሥዋዐ ለእግዚአብሔር ዘነደቀ ።,And Saul built an altar unto the LORD: the same was the first altar that he built unto the LORD. +ሳኦልም። ፍልስጥኤማውያንን በሌሊት ተከትለን እስኪነጋ ድረስ እንበዝብዛቸው፤ አንድ ሰው እንኳ አናስቀርላቸው አለ። እነርሱም። ደስ የሚያሰኝህን ሁሉ አድርግ አሉት። ካህኑም። ወደ እግዚአብሔር እንቅረብ አለ።,ወይቤ ሳኦል ንረድ ንትልዎሙ ለኢሎፍሊ ሌሊተ ንበርብሮሙ እስከ ይጸብሕ ብሔር ወኢናትርፍ እምኔሆሙ ወኢአሐደ ብእሴ ወይቤልዎ ኵሎ ዘይኤድመከ ግበር ወይቤ ካህን ንሖር ኀበ እግዚአብሔር እምዝየ ።,"And Saul said, Let us go down after the Philistines by night, and spoil them until the morning light, and let us not leave a man of them. And they said, Do whatsoever seemeth good unto thee. Then said the priest, Let us draw near hither unto God." +ሳኦልም። ፍልስጥኤማውያንን ልከተልን? በእስራኤልስ እጅ አሳልፈህ ትሰጣቸዋለህን? ብሎ እግዚአብሔርን ጠየቀው። በዚያ ቀን ግን አልመለሰለትም።,ወተስእሎ ሳኦል ለእግዚአብሔር ወይቤ እረድኑ ወእትልዎሙ ለኢሎፍሊ እመ ታገብኦሙ ውስተ እዴሆሙ ለእስራኤል ወኢያውሥኦ እግዚአብሔር ይእተ አሚረ ።,"And Saul asked counsel of God, Shall I go down after the Philistines? wilt thou deliver them into the hand of Israel? But he answered him not that day." +ሳኦልም። እናንተ የሕዝቡ አለቆች ሁሉ፥ ወደዚህ ቅረቡ፤ ዛሬ ይህ ኃጢአት በምን እንደ ሆነ እወቁ፥ ተመልከቱም፤,ወይቤ ሳኦል አምጽኡ ዝየ ኵሎ መኣዝኒሆሙ ለእስራኤል ወርእዪ ወአእምሩ በበይነ መኑ ኮነ ዝንቱ ኦበሳ ዮም ።,"And Saul said, Draw ye near hither, all the chief of the people: and know and see wherein this sin hath been this day." +እስራኤልን የሚያድን ሕያው እግዚአብሔርን! ኃጢአቱ በልጄ በዮናታን ቢሆን ፈጽሞ ይሞታል አለ። ከሕዝቡም ሁሉ አንድ የመለሰለት ሰው አልነበረም።,እስመ ሕያው እግዚአብሔር ለእመ ተረክበ ላዕለ ዮናታን ወልድየ ከመ ይመውት ፤ ወአልቦ ዘተሠጥዎ እምውስተ ኵሉ ሕዝብ ።,"For, as the LORD liveth, which saveth Israel, though it be in Jonathan my son, he shall surely die. But there was not a man among all the people that answered him." +እስራኤልንም ሁሉ። እናንተ በአንድ ወገን ሁኑ፥ እኔና ልጄ ዮናታንም በሌላ ወገን እንሆናለን አለ። ሕዝቡም ሳኦልን ደስ የሚያሰኝህን አድርግ አሉት።,ወይቤሎሙ ለኵሉ ሕዝብ አንትሙኒ ኵልክሙ አግብርተ ትከውኑ ወአነሂ ወዮናታንሂ ንከውን አግብርተ ወይቤልዎ ኵሉ ሕዝብ ለሳኦል ግበር ዘከመ ይኤድመከ ።,"Then said he unto all Israel, Be ye on one side, and I and Jonathan my son will be on the other side. And the people said unto Saul, Do what seemeth good unto thee." +ሳኦልም የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን። እውነትን ግለጥ አለው። ሳኦልና ዮናታንም ተያዙ፤ ሕዝቡም ነጻ ሆነ።,ወይቤ ሳኦል እግዚኦ አምላከ እስራኤል በዐይነ ምንት ኢያውሣእኮ ለገብርከ ዮም እመኒ በእንቲአየ ወእመኒ በእንተ ዮናታን ወልድየ ዛቲ አበሳ ንግር ወለእመ ከመዝ ትቤ ሀቦ ለገብርከ እስራኤል ጽድቆ ፤ ወበጽሐ ላዕለ ዮናታን ወላዕለ ሳኦል ወወፅአ ሕዝብ ።,"Therefore Saul said unto the LORD God of Israel, Give a perfect lot. And Saul and Jonathan were taken: but the people escaped." +ሳኦልም። በእኔና በልጄ በዮናታን መካከል ዕጣ ጣ�� አለ። ዮናታንም ተያዘ።,ወይቤ ሳኦል አስተዓፅዉነ ማእከሌየ ወማእከለ ዮናታን ፤ ወዘላዕሌሁ አብጽሐ እግዚአብሔር ይመውት ፤ ወይቤልዎ ሕዝብ ለሳኦል ኢኮነ ከመዝ ነገር ወአበዮሙ ሳኦል ለሕዝብ ወአስተዓፅዉ ማእከሌሁ ወማእከለ ዮናታን ወልዱ ወበጽሐ ዕፃ ላዕለ ዮናታን ።,"And Saul said, Cast lots between me and Jonathan my son. And Jonathan was taken." +ሳኦልም ዮናታንን። ያደረግኸውን ንገረኝ አለው፤ ዮናታንም። በእጄ ባለው በበትሬ ጫፍ ጥቂት ማር በእርግጥ ቀምሻለሁ፤ እነሆኝ፥ እሞታለሁ ብሎ ነገረው።,ወይቤሎ ሳኦል ለዮናታን ንግረኒ ምንተ ገበርከ ወነገሮ ዮናታን ወይቤሎ ጥዒመ ጥዕምኩ በከተማ በትርየ እንተ ውስተ እዴየ ሕቀ መዓረ ወናሁ አነ እመውት ።,"Then Saul said to Jonathan, Tell me what thou hast done. And Jonathan told him, and said, I did but taste a little honey with the end of the rod that was in mine hand, and, lo, I must die." +ሳኦልም። እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግብኝ እንዲህም ይጨምርብኝ፤ ዮናታን ሆይ፥ ፈጽመህ ትሞታለህ አለ።,ወይቤሎ ሳኦል ከመዝ ለይረስየኒ እግዚአብሔር ከመ ሞተ ትመውት ዮም ።,"And Saul answered, God do so and more also: for thou shalt surely die, Jonathan." +ሕዝቡም ሳኦልን። በውኑ በእስራኤል ዘንድ ታላቅ መድኃኒት ያደረገ ዮናታን ይሞታልን? ይህ አይሁን፤ ዛሬ ከእግዚአብሔር ጋር አድርጎአልና ሕያው እግዚአብሔርን! ከራሱ ጠጕር አንዲት በምድር ላይ አትወድቅም አሉት። ሕዝቡም እንዳይሞት ዮናታንን አዳነው።,ወይቤልዎ ሕዝብ ለሳኦል ዮምኑ ይመውት ዘገብራ ለዛቲ ሕይወት ዐባይ ላዕለ እስራኤል ፤ ሕያው እግዚአብሔር ከመ ኢይወድቅ እምነ ሥዕርተ ርእሱ ውስተ ምድር እስመ ሕዝበ እግዚአብሔር ገብራ ለዛቲ ኀጢአት ፤ ወጸለዩ ሕዝብ በእንተ ዮናታን ይእተ አሚረ ወኢቀተልዎ ።,"And the people said unto Saul, Shall Jonathan die, who hath wrought this great salvation in Israel? God forbid: as the LORD liveth, there shall not one hair of his head fall to the ground; for he hath wrought with God this day. So the people rescued Jonathan, that he died not." +ሳኦልም ፍልስጥኤማውያንን ከመከተል ተመለሰ፤ ፍልስጥኤማውያንም ወደ ስፍራቸው ሄዱ።,ወዐርገ ሳኦል እምኀበ ተለዎሙ ለኢሎፍሊ ወኢሎፍሊኒ አተዉ ውስተ በሓውርቲሆሙ ።,Then Saul went up from following the Philistines: and the Philistines went to their own place. +ሳኦልም መንግሥቱን በእስራኤል ላይ አጸና፤ በዙሪያውም ካሉት ከጠላቶቹ ሁሉ ጋር፥ ከሞዓብም፥ ከአሞንም ልጆች፥ ከኤዶምያስም፥ ከሱባም ነገሥታት፥ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ይዋጋ ነበር፤ በየሄደበትም ሁሉ ድል ይነሣ ነበር።,ወቆመ ሳኦል ንጉሠ ለእስራኤል ወወሀበሙ ግብሮሙ ለእስራኤል ወይፀብኦሙ ለኵሎሙ ፀሮሙ እለ ዐውዶሙ እለ ውስተ ሞአብ ወለደቂቀ ዐሞን ወለደቂቀ ኤዶም ወለሰብአ ቤዖር ወለነገሥተ ሱባ ወለኢሎፍሊ ወኀበ ሖረ ይመውእ ።,"So Saul took the kingdom over Israel, and fought against all his enemies on every side, against Moab, and against the children of Ammon, and against Edom, and against the kings of Zobah, and against the Philistines: and whithersoever he turned himself, he vexed them." +እርሱም ጀግና ነበረ፥ አማሌቃውያንንም መታ፥ እስራኤልንም ከዘራፊዎቹ እጅ አዳነ።,ወገብረ ኀይለ ዘአጥናን ወቀተሎሙ ለዐማሌቅ ወአድኀኖሙ ለእስራኤል እምእዴሆሙ ለእለ ይከይድዎሙ ።,"And he gathered an host, and smote the Amalekites, and delivered Israel out of the hands of them that spoiled them." +የሳኦልም ወንዶች ልጆች ዮናታን፥ የሱዊ፥ ሜልኪሳ ነበሩ፤ የሁለቱም ሴቶች ልጆቹ ስም ይህ ነበረ፤ የታላቂቱ ስም ሜሮብ፥ የታናሺቱም ስም ሜልኮል ነበረ።,ወእሉ እሙንቱ ደቂቁ ለሳኦል ዮናታን ወአሳሔል ወሜልኪስ ፤ ወአስማተ አዋልዲሁ ስማ ለበኵሩ ሜሮብ ወስማ ለካልእታ ሜልኮል ።,"Now the sons of Saul were Jonathan, and Ishui, and Melchishua: and the names of his two daughters were these; the name of the firstborn Merab, and the name of the younger Michal:" +የሳኦልም ሚስት ስም የአኪማአስ ልጅ አኪናሆም ነበረ፤ የሠራዊቱም አለቃ ስም የሳኦል አጎት የኔር ልጅ አበኔር ነበረ።,ወስማ ለብእሲቱ አኪናሆም ወለተ አቢናአስ ፤ ወስሙ ለመልአከ ኀይሉ አቤኔር ወልደ ኔር ወልደ ሰብአ ቤቱ ለሳኦል ።,"And the name of Saul's wife was Ahinoam, the daughter of Ahimaaz: and the name of the captain of his host was Abner, the son of Ner, Saul's uncle." +የሳኦልም አባት ቂስ ነበረ፤ የአበኔርም አባት ኔር የአቢኤል ልጅ ነበረ።,ወቂስ አቡሀ ለሳኦል ወኔር አቡሁ ለአበኔር ወልደ አቢን ወልደ አብያር ።,And Kish was the father of Saul; and Ner the father of Abner was the son of Abiel. +በሳኦልም ዕድሜ ሁሉ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ጽኑ ውጊያ ነበረ፤ ሳኦልም ጽኑ ወይም ኃያል ሰው ባየ ጊዜ ወደ እርሱ ይሰበስብ ነበር።,ወጸንዐ ቀትል ላዕለ ኢሎፍሊ በኵሉ መዋዕሊሁ ለሳኦል ወዘርእየ ሳኦል ኵሎ ብእሴ ጽኑበ ወኵሎ ዕደወ ደቂቀ ኀይል ያስተጋብእ ኀቤሁ ።,"And there was sore war against the Philistines all the days of Saul: and when Saul saw any strong man, or any valiant man, he took him unto him." +ሳሙኤልም የዘይቱን ብርሌ ወስዶ በራሱ ላይ አፈሰሰው፥ ሳመውም፥ እንዲህም አለው። በርስቱ ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ እግዚአብሔር ቀብቶሃል፤ የእግዚአብሔርንም ሕዝብ ትገዛለህ፥ በዙሪያውም ካሉ ጠላቶቻቸው እጅ ታድናቸዋለህ።,ወነሥአ ሳሙኤል ቀርነ ቅብእ ወሶጠ ላዕለ ርእሱ ወሰአሞ ወይቤሎ ቀብአከ እግዚአብሔር ትንግሥ ላዕለ ሕዝቡ ላዕለ እስራኤል ወአንተ ትኴንኖሙ ለሕዝበ እግዚአብሔር ወአንተ ታድኅኖሙ እምእደ ፀሮሙ እለ ዐውዶሙ ወዝንቱ ውእቱ ተኣምሪከ ከመ ቀብአከ እግዚአብሔር ትንግሥ ሳዕለ ርስቱ ።,"Then Samuel took a vial of oil, and poured it upon his head, and kissed him, and said, Is it not because the LORD hath anointed thee to be captain over his inheritance?" +ዛሬ ከእኔ በተለየህ ጊዜ በብንያም ዳርቻ በጼልጻህ አገር ባለው በራሔል መቃብር አጠገብ ሁለት ሰዎች ታገኛለህ፤ እነርሱም። ልትሻቸው ሄደህ የነበርህላቸ አህዮች ተገኝተዋል፤ እነሆም፥ አባትህ ስለ አህዮች ማሰብ ትቶ። የልጄን ነገር እንዴት አደርጋለሁ? እያለ ስለ እናንተ ይጨነቃል ይሉሃል።,ሶበ ሖርከ ዮም እምኀቤየ ወትረክብ አንተ ክልኤተ ዕደወ ኀበ ደወለ ቤቴል ውስተ ደብረ ብንያም እንዘ ይሜርዱ ወይብሉከ ተረክቡ አእዱጊክሙ ዘሖርክሙ ትኅሥሡ ወለአቡከሰ ኀደጎ ትካዘ አእዱግ ወይቴከዝ በእንቲአክሙ ወይብል ምንተ እሬሲ በእንተ ወልድየ ።,"When thou art departed from me to day, then thou shalt find two men by Rachel's sepulchre in the border of Benjamin at Zelzah; and they will say unto thee, The asses which thou wentest to seek are found: and, lo, thy father hath left the care of the asses, and sorroweth for you, saying, What shall I do for my son?" +ከዚያም ደግሞ ወደ ፊት ትሄዳለህ፤ ወደ ታቦር ወደ ትልቁ ዛፍ ትደርሳለህ፤ በዚያም ሦስት ሰዎች፥ አንዱ ሦስት ሰዎች፥ አንዱ ሦስት የፍየል ጠቦቶች፥ ሁለተኛው ሦስት ዳቦ፥ ሦስተኛውም የወይን ጠጅ አቁማዳ ይዘው ወደ እግዚአብሔር ወደ ቤቴል ሲወጡ ያገኙሃል፤,ወኀሊፈከ እምህየ ሶበ በጻሕከ ኀበ ዕፅ ነዋኅ ትረክብ በህየ ሠለስተ ዕደወ እንዘ የዐርጉ ኀበ እግዚአብሔር ውስተ ቤቴል አሐዱ ይነድእ ሠለስተ አጣሌ ወአሐዱ ይጸውር ሠለስተ መሳንቀ ኅብስት ወአሐዱ ይጸውር ዝቅ ወይን ።,"Then shalt thou go on forward from thence, and thou shalt come to the plain of Tabor, and there shall meet thee three men going up to God to Bethel, one carrying three kids, and another carrying three loaves of bread, and another carrying a bottle of wine:" +ሰላምታም ይሰጡሃል፥ ሁለትም ዳቦ ይሰጡሃል፥ ከእጃቸውም ትቀበላለህ።,ወይዜንዉከ ዳኅና ብሔር ወይሁቡከ ክልኤተ ቀዳምያተ ኅብስት ወትነሥእ እምኔሆሙ ።,"And they will salute thee, and give thee two loaves of bread; which thou shalt receive of their hands." +ከዚያም በኋላ የፍልስጥኤማውያን ጭፍራ ወዳለበት ወደ እግዚአብሔር ኮረብታ ትመጣለህ፤ ወደዚያም ወደ ከተማይቱ በደረስህ ጊዜ፥ በገናና ከበሮ እምቢልታና መሰንቆ ይዘው ትንቢት እየተናገሩ ከኮረብታው መስገጃ የሚወርዱ የነቢያት ጉባኤ ያገኙሃል።,ወእምድኅረ ዝንቱ ትበውእ ውስተ ደብረ እግዚአብሔር ኀበ ሀሎ ህየ ምንግላጊሆሙ ለኢሎፍሊ ወህየ ሀሎ ናሴብ ኢሎፍላዊ ወእምዝ ሶበ ቦእክሙ ህየ ውስተ ሀገር ትረክቡ መዝሙረ ነቢያት እንዘ ይወርዱ እምነ ባማ ወቅድሜሆሙ ማኅሌት ወከበሮ ወዕንዚራ ወመሰንቆ ወናሁ ይትኔበዩ ።,"After that thou shalt come to the hill of God, where is the garrison of the Philistines: and it shall come to pass, when thou art come thither to the city, that thou shalt meet a company of prophets coming down from the high place with a psaltery, and a tabret, and a pipe, and a harp, before them; and they shall prophesy:" +የእግዚአብሔርም መንፈስ በኃይል ይወርድብሃል፥ ከእነርሱም ጋር ትንቢት ትናገራለህ፥ እንደ ሌላ ሰውም ሆነህ ትለወጣለህ።,ወእንዘ እሙንቱ ከመዝ ይመጽእ ላዕሌከ መንፈሰ እግዚአብሔር ወትትኔበይ ምስሌሆሙ ወትትመየጥ ወትከውን ካልአ ብእሴ ።,"And the Spirit of the LORD will come upon thee, and thou shalt prophesy with them, and shalt be turned into another man." +እነዚህም ምልክቶች በደረሱህ ጊዜ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና እጅህ የምታገኘውን ሁሉ አድርግ።,ወእምዝ ሶበ በጽሐከ ኵሉ ዝንቱ ተኣምር ግበር እንከ መጠነ ትክል እዴከ እስመ እግዚአብሔር ምስሌከ ።,"And let it be, when these signs are come unto thee, that thou do as occasion serve thee; for God is with thee." +በፊቴም ወደ ጌልገላ ትወርዳለህ፤ እኔም፥ እነሆ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቀርብ ዘንድ፥ የደኅንነትም መሥዋዕት እሠዋ ዘንድ ወደ አንተ እወርዳለሁ፤ እኔ ወደ አንተ እስክመጣና የምታደርገውን እስክነግርህ ድረስ ሰባት ቀን ትቆያለህ።,ወትወርድ ቅድመ ገልገላ ወናሁ እወርድ ኀቤከ ከመ ኣዕርግ መሥዋዕተ ወቍርባነ ሰላም ፤ ሰቡዕ መዋዕል የኀልፍ እስከ እመጽእ ኀቤከ ወኣየድዐከ ዘከመ ትገብር ።,"And thou shalt go down before me to Gilgal; and, behold, I will come down unto thee, to offer burnt offerings, and to sacrifice sacrifices of peace offerings: seven days shalt thou tarry, till I come to thee, and shew thee what thou shalt do." +ከሳሙኤልም ዘንድ ለመሄድ ፊቱን በመለሰ ጊዜ እግዚአብሔር ሌላ ልብ ለወጠለት፤ በዚያም ቀን እነዚህ ምልክቶች ሁሉ ደረሱለት።,ወእምዝ እምድኅረ ሜጠ ዘባኖ ከመ ይሖር እምኀበ ሳሙኤል ወወለጠ እግዚአብሔር ካልአ ልቦ ወወደየ ሎቱ ወረከበ ኵሎ ዝኩ ተኣምረ በይእቲ ዕለት ።,"And it was so, that when he had turned his back to go from Samuel, God gave him another heart: and all those signs came to pass that day." +ወደዚያም ኮረብታ በደረሰ ጊዜ፥ እነሆ፥ የነቢያት ጉባኤ አገኙት፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በኃይል ወረደበት፥ በመካከላቸውም ትንቢት ተናገረ።,ወበጽሐ እምህየ ውስተ ወግር ወረከበ መዝሙረ ነቢያት ቅድሜሁ ወመጽአ ላዕሌሁ መንፈሰ እግዚአብሔር ወተነበየ በማእከሎሙ ።,"And when they came thither to the hill, behold, a company of prophets met him; and the Spirit of God came upon him, and he prophesied among them." +ቀድሞም የሚያውቁት ሁሉ ከነቢያት ጋር ትንቢት ሲናገር ባዩት ጊዜ ሕዝቡ እርስ በርሳቸው። የቂስን ልጅ ያገኘው ምንድር ነው? በውኑ ሳኦል ከነቢያት ወገን ነውን? ተባባሉ።,ወእምዝ ሶበ ርእይዎ ኵሎሙ እለ ያአምርዎ ትካት በማእከለ ነቢያት ተባሀሉ ኵሎሙ ሕዝብ በበይናቲሆሙ ምንትኑ ዝንቱ ዘኮነ ላዕለ ወልደ ቂስ ፤ ሳኦልሂ ውስተ ነቢያትኑ ።,"And it came to pass, when all that knew him beforetime saw that, behold, he prophesied among the prophets, then the people said one to another, What is this that is come unto the son of Kish? Is Saul also among the prophets?" +ከዚያም ስፍራ ያለ አንድ ሰው። አባታቸውስ ማን ነው? ብሎ መለሰ። ስለዚህም። ሳኦል ደግሞ ከነቢያት ወገን ነውን? የሚል ምሳሌ ሆነ።,ወተሠጥወ አሐዱ እምኔሆሙ ወይቤ መኑ አቡሁ አኮኑ ቂስ ፤ በበይነ ዝንቱ ኮነ አምሳል ወይቤሉ ሳኦልኒ ውስተ ነቢያትኑ ።,"And one of the same place answered and said, But who is their father? Therefore it became a proverb, Is Saul also among the prophets?" +ትንቢት መናገሩንም በፈጸመ ጊዜ ወደ ኮረብታው መስገጃ መጣ።,ወፈጺሞ ተነቢዮ ሖረ ውስተ ወግር ።,"And when he had made an end of prophesying, he came to the high place." +አጎቱም ሳኦልንና ብላቴናውን፥ ወዴት ሄዳችሁ ኖሮአል? አላቸው። እርሱም። አህዮችን ልንሻ ሄደን ነበር፤ ባጣናቸውም ጊዜ ወደ ሳሙኤል መጣን አለ።,ወይቤሎ አሐዱ እምነ ሰብአ ቤቱ ሎቱ ወለቍልዒሁ አይቴ ሖርክሙ ወይቤልዎ ንኅሥሥ አእዱጊነ ወሶበ ኢረከብናሆሙ ሖርነ ኀበ ሳሙኤል ።,"And Saul's uncle said unto him and to his servant, Whither went ye? And he said, To seek the asses: and when we saw that they were no where, we came to Samuel." +የሳኦልም አጎት። ሳሙኤል የነገረህን፥ እባክህ፥ ንገረኝ አለው።,ወይቤሎ ዝክቱ ወልደ ቤቱ ምንተ ይቤለክሙ ሳሙኤል ንግረኒ ።,"And Saul's uncle said, Tell me, I pray thee, what Samuel said unto you." +ሳኦልም አጎቱን። አህዮች እንደ ተገኙ ገለጠልን አለው፤ ነገር ግን ሳሙኤል የነገረውን የመንግሥትን ነገር አላወራለትም።,ወይቤሎ ሳኦል ለወልደ ቤቱ ዜነወነ ወአይድዐነ ከመ ተረክቡ አእዱጊነ ወበበይነ ነገረ መንግሥትስ ኢዜነዎ ።,"And Saul said unto his uncle, He told us plainly that the asses were found. But of the matter of the kingdom, whereof Samuel spake, he told him not." +ሳሙኤልም ሕዝቡን ወደ እግዚአብሔር ወደ ምጽጳ ጠራ።,ወአዘዞሙ ሳሙኤል ለኵሉ ሕዝብ ይጊሡ ኀበ እግዚአብሔር ውስተ መሴፋ ።,And Samuel called the people together unto the LORD to Mizpeh; +የእስራኤልንም ልጆች። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እስራኤልን ከግብጽ አወጣሁ፥ ከግብጻውያንም እጅ ከሚያስጨንቁአችሁም ነገሥታት ሁሉ እጅ አዳንኋችሁ።,ወይቤሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል አነ አውጻእክዎሙ ለእስራኤል እምድረ ግብጽ ወእምኵሎ መንግሥታት እለ ይሣቅዩክሙአ ።,"And said unto the children of Israel, Thus saith the LORD God of Israel, I brought up Israel out of Egypt, and delivered you out of the hand of the Egyptians, and out of the hand of all kingdoms, and of them that oppressed you:" +ዛሬ ግን ከመከራችሁና ከጭንቃችሁ ሁሉ ያዳናችሁን አምላካችሁን ንቃችሁ። እንዲህ አይሁን፥ ነገር ግን ንጉሥ አታንግሥልን አላችሁት። አሁንም በየነገዳችሁና በየወገናችሁ ወደ እግዚአብሔር ፊት ቅረቡ አላቸው።,ወዮምሰ መነንክምዎ ለእግዚአብሔርአ አንትሙ ዘኮነክሙ መድኀኒክሙ እምነ ኵሉ እሊትክሙ ወምንዳቤክሙአ ወትቤሉ አልቦ ፤ ዳእሙ አንግሥ ለነ ንጉሠአ ፤ ወይእዜኒአ ቁሙ ቅድሜሁ ለእግዚአብሔርአ በበ በትርክሙአ ወበበሕዝብክሙአ ።,"And ye have this day rejected your God, who himself saved you out of all your adversities and your tribulations; and ye have said unto him, Nay, but set a king over us. Now therefore present yourselves before the LORD by your tribes, and by your thousands." +ሳሙኤልም የእስራኤልን ነገዶች ሁሉ አቀረበ፥ ዕጣውም በብንያም ነገድ ላይ ወደቀ።,ወአብአ ሳሙኤል ኵሎ አብትሪሆሙ ወበጽሐ ላዕለ በትረ ብንያም ።,"And when Samuel had caused all the tribes of Israel to come near, the tribe of Benjamin was taken." +የብንያምንም ነገድ በየወገናቸው አቀረበ፥ ዕጣውም በማጥሪ ወገን ላይ ወደቀ። የማጥሪንም ወገን በየሰዉ አቀረበ፥ ዕጣውም በቂስ ልጅ በሳኦል ላይ ወደቀ፤ ፈለጉትም፥ አላገኙትምም።,ወአቀሞሙ በበነገዶሙ ወበጽሐ ላዕለ ነገደ መጣር ወአቀሞሙ ለነገደ መጣር በበብእሲሁ ወበጽሐ ላዕለ ሳኦል ወልደ ቂስ ወኀሠሦ ወኢረከቦ ።,"When he had caused the tribe of Benjamin to come near by their families, the family of Matri was taken, and Saul the son of Kish was taken: and when they sought him, he could not be found." +ከእግዚአብሔርም። ገና ወደዚህ የሚመጣ ሰው አለን? ብለው ደግሞ ጠየቁት፤ እግዚአብሔርም። እነሆ፥ በዕቃ መካከል ተሸሽጎአል ብሎ መለሰ።,ወተስእሎ ሳሙኤል ለእግዚአብሔር ለእመ ይመጽእ ውእቱ ብእሲ ህየ ወይቤሎ እግዚአብሔር ነዋ ኀበ ሀሎ ይትኀበእ ማእከለ ንዋይ ።,"Therefore they enquired of the LORD further, if the man should yet come thither. And the LORD answered, Behold, he hath hid himself among the stuff." +እነርሱም ሮጠው ከዚያ አመጡት፤ እርሱም በሕዝቡ መካከል ቆመ፥ ከሕዝቡም ሁሉ ይልቅ ከትከሻው ወደ ላይ ከፍ ያለ ቁመተ ረጅም ነበረ።,ወሖረ ወአምጽኦ እምህየ ወአቀሞ ማእከለ ሕዝብ ወኖኀ እምኵሉ ሕዝብ ወኮኑ ታሕተ መትከፍቱ ።,"And they ran and fetched him thence: and when he stood among the people, he was higher than any of the people from his shoulders and upward." +ሳሙኤልም ለሕዝቡ ሁሉ። ከሕዝቡ ሁሉ እርሱን የሚመስል እንደሌለ እግዚአብሔር የመረጠውን ታያላችሁን? አላቸው፤ ሕዝቡም ሁሉ። ንጉሥ ሕያው ይሁን እያሉ እልልታ አደረጉ።,ወይቤሎሙ ሳሙኤል ለሕዝብ ናሁ ርእዩ ዘኀረዮ እግዚአብሔር ዘአልቦ ዘይመስሎ በውስተ ኵልክሙ ወአእመሩ ኵሉ ሕዝብ ወይቤሉ ሕየው አበ ነገሢ ።,"And Samuel said to all the people, See ye him whom the LORD hath chosen, that there is none like him among all the people? And all the people shouted, and said, God save the king." +ሳሙኤልም የመንግሥቱን ወግ ነገረ፥ በመጽሐፍም ጻፈው በእግዚአብሔርም ፊት አኖረው። ሳሙኤልም ሕዝቡን ሁሉ ወደ እየቤታቸው አሰናበታቸው።,ወነገሮሙ ሳሙኤልኵነኔሁ ለውእቱ ንጉሥ ወጸሐፎ ውስተ መጽሐፍ ወአንበሮ ቅድመ እግዚአብሔር ፤ ወፈነዎሙ ሳሙኤል ለኵሉ ሕዝብ ወአተዉ ኵሎሙ ውስተ እብያቲሆሙ ።,"Then Samuel told the people the manner of the kingdom, and wrote it in a book, and laid it up before the LORD. And Samuel sent all the people away, every man to his house." +ሳኦልም ወደ ቤቱ ወደ ጊብዓ ሄደ፤ እግዚአብሔር ልባቸውን የነካ ኃያላንም ከእርሱ ጋር ሄዱ።,ወሳኦልኒ አተወ ውስተ ቤቱ ገባኦን ወሖሩ ደቂቀ ኀይል እለ ገሰሶሙ ልቦሙ እግዚአብሔር ምስለ ሳኦል ።,"And Saul also went home to Gibeah; and there went with him a band of men, whose hearts God had touched." +ምናምንቴዎች ሰዎች ግን። ይህ ሰው እንዴት ያድነናል? ብለው ናቁት፥ እጅ መንሻም አላመጡለትም።,ወደቂቅሰ ኃጥአን ይቤሉ መኑ ውእቱ ዝንቱ ከመ ያድኅነነ ወአስተሐቀርዎ ወኢያምጽኡ ሎቱ አምኃሁ ።,"But the children of Belial said, How shall this man save us? And they despised him, and brought him no presents. But he held his peace." +እንዲህም ሆነ፤ ሳሙኤል በሸመገለ ጊዜ ልጆቹን በእስራኤል ላይ ፈራጆች አደረጋቸው።,ወእምዝ ሶበ ረሥአ ላሙኤል ሤሞሙ ለደቂቁ መኳንንተ ላዕለ እስራኤል ።,"And it came to pass, when Samuel was old, that he made his sons judges over Israel." +የበኵር ልጁም ስም ኢዮኤል፥ የሁለተኛውም ስም አብያ ነበረ። እነርሱም በቤርሳቤህ ይፈርዱ ነበር።,ወዝንቱ ውእቱ አስማቲሆሙ ለደቂቁ ፤ በኵሩ ኢዮኤል ወስሙ ለካልኡ አብያ ፤ መኳንንት እሙንቱ በቤርሳቤሕ ።,"Now the name of his firstborn was Joel; and the name of his second, Abiah: they were judges in Beersheba." +ልጆቹም በመንገዱ አልሄዱም፥ ነገር ግን ረብ ለማግኘት ፈቀቅ አሉ፥ ጉቦም እየተቀበሉ ፍርድን ያጣምሙ ነበር።,ወኢሖሩ ደቂቁ በፍኖቱ ወተግሕሡ ወተለዉ ዐመፃ ወነሥኡ ሕልያነ ወገመጹ ፍትሐ ።,"And his sons walked not in his ways, but turned aside after lucre, and took bribes, and perverted judgment." +የእስራኤልም ሽማግሌዎች ሁሉ ተሰብስበው ወደ ሳሙኤል ወደ አርማቴም መጡና።,ወተጋብኡ ሰብአ እስራኤል ወሖሩ አርማቴም ኀበ ሳሙኤል ።,"Then all the elders of Israel gathered themselves together, and came to Samuel unto Ramah," +እነሆ፥ አንተ ሸምግለሃል፥ ልጆችህም በመንገድህ አይሄዱም፤ አሁንም እንደ አሕዛብ ሁሉ የሚፈርድልን ንጉሥ አድርግልን አሉት።,ወይቤልዎ ናሁ ረሣእከ አንተ ወደቂቅከኒ ኢየሐውሩ በፍኖትከ ወይእዜኒ ሤም ለነ ንጉሠ ዘይኴንነነ ከመ ኵሉ አሕዛብ ።,"And said unto him, Behold, thou art old, and thy sons walk not in thy ways: now make us a king to judge us like all the nations." +የሚፈርድልንም ንጉሥ ስጠን ባሉት ጊዜ ነገሩ ሳሙኤልን አስከፋው፤ ሳሙኤልም ወደ እግ��አብሔር ጸለየ።,ወኮነ እኩየ ዝንቱ ነገር ቅድመ አዕይንቲሁ ለሳሙኤል እስመ ይቤልዎ ሀበነ ንጉሠ ዘይኴንነነ ወጸለየ ሳሙኤል ኀበ እግዚአብሔር ።,"But the thing displeased Samuel, when they said, Give us a king to judge us. And Samuel prayed unto the LORD." +እግዚአብሔርም ሳሙኤልን አለው። በእነርሱ ላይ እንዳልነግሥ እኔን እንጂ አንተን አልናቁምና በሚሉህ ነገር ሁሉ የሕዝቡን ቃል ስማ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለላሙኤል ስምዖሙ ቃሎሙ ለሕዝብ ዘይቤሉከ እስመ አኮ ኪያከ ዘመነኑ አላ ኪያየ መነኑ ከመ ኢይንግሥ ሎሙ ።,"And the LORD said unto Samuel, Hearken unto the voice of the people in all that they say unto thee: for they have not rejected thee, but they have rejected me, that I should not reign over them." +ከግብጽ ካወጣኋቸው ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እኔን ትተው እንግዶች አማልክት በማምለካቸው እንደ ሠሩት ሥራ ሁሉ እንዲሁ በአንተ ደግሞ ያደርጉብሃል።,በከመ ኵሉ ዘገብሩ ላዕሌየ እምአመ አውጻእክዎሙ እምግብጽ እስከ ዮም ወእስከ ዛቲ ዕለት ኀደጉኒ ወተቀንዩ ለባዕዳን አማልክት ከማሁ ይሬስዩከ ለከኒ ።,"According to all the works which they have done since the day that I brought them up out of Egypt even unto this day, wherewith they have forsaken me, and served other gods, so do they also unto thee." +አሁንም ቃላቸውን ስማ፤ ነገር ግን ጽኑ ምስክር መስክርባቸው፥ በእነርሱም ላይ የሚነግሠውን የንጉሡን ወግ ንገራቸው።,ወይእዜኒ ስምዖሙ ቃሎሙ ወባሕቱ አስምዖ አስምዕ ላዕሌሆሙ ወንግሮሙ ኵነኔሁ ለውእቱ ንጉሥ ዘይነግሥ ሎሙ ።,"Now therefore hearken unto their voice: howbeit yet protest solemnly unto them, and shew them the manner of the king that shall reign over them." +ሳሙኤልም የእግዚአብሔርን ቃል ሁሉ ንጉሥን ለፈለጉ ሕዝብ ነገራቸው።,ወነገሮሙ ሳሙኤል ኵሎ ቃለ እግዚአብሔር ለሕዝብ እለ ሰአሉ በኀቤሁ ንጉሠ ።,And Samuel told all the words of the LORD unto the people that asked of him a king. +እንዲህም አለ። በእናንተ ላይ የሚነግሠው የንጉሡ ወግ ይህ ነው፤ ወንዶች ልጆቻችሁን ወስዶ ሰረገለኞችና ፈረሰኞች ያደርጋቸዋል፥ በሰረገሎቹም ፊት ይሮጣሉ፤,ወይቤሎሙ ዝንቱ ውእቱ ኵነኔሁ ለውእቱ ንጉሥ ዘይነግሥ ለክሙ ፤ ይነሥእ ደቂቀክሙ ወይሠይሞሙ ውስተ ሰረገላቲሁ ወአፍራሲሁ ወይሬስዮሙ እለ ይረውጹ ።,"And he said, This will be the manner of the king that shall reign over you: He will take your sons, and appoint them for himself, for his chariots, and to be his horsemen; and some shall run before his chariots." +ለራሱም የሻለቆችና የመቶ አለቆች ያደርጋቸዋል፤ እርሻውንም የሚያርሱ እህሉንም የሚያጭዱ የጦር መሣሪያውንና የሰረገሎቹንም ዕቃ የሚሠሩ ይሆናሉ።,ቅድመ ሰረገላቲሁ ።,"And he will appoint him captains over thousands, and captains over fifties; and will set them to ear his ground, and to reap his harvest, and to make his instruments of war, and instruments of his chariots." +ሴቶች ልጆቻችሁንም ወስዶ ሽቶ ቀማሚዎችና ወጥቤቶች አበዛዎችም ያደርጋቸዋል።,ወይሬስዮሙ ሐራሁ ወወዓሊሁ ወያአርሮሙ ማእረሮ ወያቀሥሞሙ ቅሥሞ ወያገብሮሙ ንዋየ ሐቅሉ ወንዋየ ሰረገላቲሁ ።,"And he will take your daughters to be confectionaries, and to be cooks, and to be bakers." +ከእርሻችሁና ከወይናችሁም መልካም መልካሙን ወስዶ ለሎሌዎቹ ይሰጣቸዋል።,ወይነሥእ አዋልዲክሙ ለመጽዕጣት ወለመበስላት ወለኀባዝያት ።,"And he will take your fields, and your vineyards, and your oliveyards, even the best of them, and give them to his servants." +ከዘራችሁና ከወይናችሁም አሥራት ወስዶ ለጃንደረቦቹና ለሎሌዎቹ ይሰጣቸዋል።,ወየሀይደክሙ ዘሠናየ ገራውሂክሙ ወይሁቦሙ ለአግብርቲሁ ።,"And he will take the tenth of your seed, and of your vineyards, and give to his officers, and to his servants." +ሎሌዎቻችሁንና ገረዶቻችሁን፥ ከከብቶቻችሁና ከአህዮቻችሁም መልካም መልካሞቹን ወስዶ ያሠራቸዋል።,ወያጼብሐክሙ ዓሥራተ እደ ዘርእክሙ ወአዕጻደ ወይንክሙ ወይሁቦሙ ለኅጽዋኒሁ ወለአግብርቲሁ ።,"And he will take your menservants, and your maidservants, and your goodliest young men, and your asses, and put them to his work." +ከበጎቻችሁና ከፍየሎቻችሁ አሥራት ይወስዳል፤ እናንተም ባሪያዎች ትሆኑታላችሁ።,ወየሀይደክሙ አግብርቲክሙ ወአእማቲክሙ ወመራዕዪክሙ ወበረከተክሙ ወአእዱጊክሙ ወያጼብሐክሙ ዐሥራተ ለተግባረ ዚአሁ ፤ ወአዕጻዲክሙ ወወፍረክሙ ይዔሥረክሙ ወትከውንዎ አንትሙ አግብርቲሁ ።,He will take the tenth of your sheep: and ye shall be his servants. +በዚያም ቀን ለእናንተ ከመረጣችሁት ከንጉሣችሁ የተነሣ ትጮኻላችሁ፤ በዚያም ቀን እግዚአብሔር አልሰማችሁም።,ወትግዕሩ ይእተ አሚረ እምቅድመ ገጹ ለንጉሥክሙ ዘኀረይክምዎ ለክሙ ወኢይሰምዐክሙ እግዚአብሔር በእማንቱ መዋዕል እስመ ለሊክሙ ኀረይክሙ ለክሙ ንጉሠ ።,And ye shall cry out in that day because of your king which ye shall have chosen you; and the LORD will not hear you in that day. +ሕዝቡ ግን የሳሙኤልን ነገር ይሰማ ዘንድ እንቢ አለ። እንዲህ አይሁን፥ ነገር ግን ንጉሥ ይሁንልን፥,ወአበዩ ሰሚዖቶ ሕዝብ ለሳሙኤል ወይቤሉ አልቦ ፤ ዳእሙ አንግሥ ለነ ።,"Nevertheless the people refused to obey the voice of Samuel; and they said, Nay; but we will have a king over us;" +እኛም ደግሞ እንደ አሕዛብ ሁሉ እንሆናለን፤ ንጉሣችንም ይፈርድልናል፥ በፊታችንም ወጥቶ ስለ እኛ ይዋጋል አሉት።,ወንኩን ንሕነኒ ከመ ኵሉ አሕዛብ ወይሎንነነ ንጉሥነ ወይፃእ ቅድሜነ ወይፅባእ ፀረነ ።,"That we also may be like all the nations; and that our king may judge us, and go out before us, and fight our battles." +ሳሙኤልም የሕዝቡን ቃል ሁሉ ሰማ፥ ለእግዚአብሔርም ተናገረ።,ወሰምስ ሳሙኤል ኵሎ ቃሎሙ ለሕዝብ ወነገሮ ለእግዚአብሔር ።,"And Samuel heard all the words of the people, and he rehearsed them in the ears of the LORD." +እግዚአብሔርም ሳሙኤልን። ቃላቸውን ስማ፥ ንጉሥም አንግሥላቸው አለው። ሳሙኤልም የእስራኤልን ሰዎች። እያንዳንዳችሁ ወደ ከተማችሁ ሂዱ አላቸው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሳሙኤል ስማሰ ቃሎሙ ወአንግሥ ሎሙ ንጉሠ ወይቤሎሙ ሳሙኤል ለሰብአ እስራኤል እትዉ ኵልክሙ ውስተ አብያቲክሙ ።,"And the LORD said to Samuel, Hearken unto their voice, and make them a king. And Samuel said unto the men of Israel, Go ye every man unto his city." +ስሙ ቂስ የተባለ አንድ ብንያማዊ ሰው ነበረ፤ እርሱም የአቢኤል ልጅ፥ የጽሮር ልጅ፥ የብኮራት ልጅ፥ የብንያማዊው የአፌቅ ልጅ፥ ጽኑዕ ኃያል ሰው ነበረ።,ወሀሎ ብእሲ አምደቂቀ ብንያም ወስሙ ቂስ ወልደ አቤሄል ወልደ አዴል ወልደ የአኪ ወልደ ሳፌቅ ወልደ ብእሲ ኢያሜንዩ ብእሲ ጽኑዕ ።,"Now there was a man of Benjamin, whose name was Kish, the son of Abiel, the son of Zeror, the son of Bechorath, the son of Aphiah, a Benjamite, a mighty man of power." +ለእርሱም ሳኦል የሚባል የተመረጠ መልካም ልጅ ነበረው፤ ከእስራኤልም ልጆች ከእርሱ ይልቅ መልካም የሆነ ሰው አልነበረም፤ ከሕዝቡም ሁሉ ይልቅ ከትከሻውና ከዚያም በላይ ቁመቱ ዘለግ ያለ ነበረ።,ወቦ ውእቱ ወልደ ወስሙ ሳኦል ወሠናይ ቆሙ ወጽኑዕ ብእሲ ወኀያል ወአልቦ ከማሁ በውስተ ኵሉ ደቂቀ እስራኤል ዘይመስሎ ቆመ ወኑኀ እምኵሉ እለ ውስተ ምድር ።,"And he had a son, whose name was Saul, a choice young man, and a goodly: and there was not among the children of Israel a goodlier person than he: from his shoulders and upward he was higher than any of the people." +የሳኦልም አባት የቂስ አህዮች ጠፍተው ነበር፤ ቂስም ልጁን ሳኦልን። ከብላቴኖቹ አንዱን ወስደህ ተነሣ፥ አህዮችንም ለመሻት ሂድ አለው።,ወተገድፋ አእዱጊሁ ለቂስ አቡሁ ለሳኦል ወይቤሎ ቂስ ለሳኦል ወልዱ ንሣአ ምስሌከ አሐደ እምውስተ ደቅነ ወተንሥኡ ወሑሩ ወኅሡ አእዱጊነ ።,"And the asses of Kish Saul's father were lost. And Kish said to Saul his son, Take now one of the servants with thee, and arise, go seek the asses." +በተራራማው በኤፍሬም አገርና በሻሊሻ አለፉ፥ አላገኙአቸውምም በሻዕሊም ምድርም አለፉ፥ በዚያም አልነበሩም፤ በብንያም ምድርም አለፉ፥ አላገኙአቸውምም።,ወኀለፉ እንተ ደወለ ኤፍሬም ወኀለፉ እንተ ምድረ ኤኮል ወኢረከቡ ወኀለፉ እንተ ምድረ ፋስቂም ወአልቦ ወኀለፉ እንተ ምድረ ኢያሚን ወኢረከብዎሙ ።,"And he passed through mount Ephraim, and passed through the land of Shalisha, but they found them not: then they passed through the land of Shalim, and there they were not: and he passed through the land of the Benjamites, but they found them not." +ወደ ጹፍ ምድር በመጡ ጊዜም ሳኦል ከእርሱ ጋር የነበረውን ብላቴና። አባቴ ስለ አህዮች ማሰብ ትቶ ስለ እኛ እንዳይጨነቅ፥ ና፥ እንመለስ አለው።,ወሶበ በጽሑ ውስተ መሴፋ ይቤሎ ሳኦል ለወልድ ዘምስሌሁ ነዓ ንእቱ ዮጊ ኀደጎ ለአቡየ ትካዘ አእዱግ ወይቴክዝ ይእዜ በእንቲአነ ።,"And when they were come to the land of Zuph, Saul said to his servant that was with him, Come, and let us return; lest my father leave caring for the asses, and take thought for us." +እርሱም። እነሆ፥ አንድ የእግዚአብሔር ሰው በዚህች ከተማ አለ፤ እርሱም የተከበረ ሰው ነው፥ የሚናገረውም ሁሉ በእውነት ይፈጸማል፤ አሁን ወደዚያ እንሂድ፤ ምናልባት የምንሄድበትን መንገድ ይነግረናል አለው።,ወይቤሎ ውእቱ ወልድ ናሁ ብእሴ እግዚአብሔር ሀሎ ውስተ ዛቲ ሀገር ወክቡር ብእሲሁ ወኵሉ ዘነበበ ይከውን በጊዜሃ ወይእዜኒ ንሖር ህየ ከመ ያይድዐነ በአይ ፍኖት ንሖር ።,"And he said unto him, Behold now, there is in this city a man of God, and he is an honourable man; all that he saith cometh surely to pass: now let us go thither; peradventure he can shew us our way that we should go." +ሳኦልም ብላቴናውን። እነሆ፥ እንሄዳለን፤ ነገር ግን ለእግዚአብሔር ሰው ምን እናመጣለታለን? እንጀራ ከከረጢታችን አልቆአልና፥ እጅ መንሻም የለንምና ለእግዚአብሔር ሰው የምናመጣለት ምን አለን? አለው።,ወይቤሎ ሳኦል ለወልድ ዘምስሌሁ ናሁ ነሐውር ምንተ እንከ ንወስድ ለብእሴ እግዚአብሔር እስመ ኅብስትነሂ ኀልቀ እምውስተ መሳንቂነ ወአልብነ ምንተኒ ዘተርፈነ ዘንወስድ ለብእሴ እግዚአብሔር ።,"Then said Saul to his servant, But, behold, if we go, what shall we bring the man? for the bread is spent in our vessels, and there is not a present to bring to the man of God: what have we?" +ብላቴናው ደግሞ ለሳኦል መልሶ። እነሆ፥ በእጄ የሰቅል ብር ሩቡ አለኝ፤ እርሱንም መንገዳችንን እንዲነግረን ለእግዚአብሔር ሰው እሰጣለሁ አለ።,ወይቤሎ ዳግመ ዝክቱ ወልድ ለሳኦል ናሁ ብየ ኀቤየ ራብዕተ እዴሃ ለሰቅለ ብሩር ወትሁቦ ለብእሴ እግዚአብሔር ወይነግረነ ፍኖተነ ።,"And the servant answered Saul again, and said, Behold, I have here at hand the fourth part of a shekel of silver: that will I give to the man of God, to tell us our way." +ዛሬ ነቢይ የሚባለው ቀድሞ ባለ ራእይ ይባል ነበርና አስቀድሞ በእስራኤል ዘንድ ሰው እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ሲሄድ። ኑ፥ ወደ ባለ ራእይ እንሂድ ይል ነበር።,ወቀዲሙኒ ይነግሮሙ ለኵሎሙ እስራኤል እለ ሖሩ ኀቤሁ ከመ ይስአልዎ ለእግዚአብሔር ነዓ እንከሰ ንሖር ኀበ ራእይ እስመ ራእየ ይቤልዎ ሕዝብ ለነመቢይ ትካት ።,"(Beforetime in Israel, when a man went to enquire of God, thus he spake, Come, and let us go to the seer: for he that is now called a Prophet was beforetime called a Seer.)" +ሳኦልም ብላቴናውን። የተናገረኸው ነገር መልካም ነው፤ ና፥ እንሂድ አለውና የእግዚአብሔር ሰው ወዳለበት ከተማ ሄዱ።,ወይቤሎ ሳኦል ለወልድ ነዓ ንሖር ፤ ሠናየ ትቤ ፤ ወሖሩ ውስተ ሀገር ኀበ ሀሎ ብእሴ እግዚአብሔር ።,"Then said Saul to his servant, Well said; come, let us go. So they went unto the city where the man of God was." +በከተማይቱም ዳገት በወጡ ጊዜ ቆነጃጅት ውኃውን ሊቀዱ ሲወጡ አገኙና። ባለ ራእይ በዚህ አለ ወይ? አሉአቸው።,ወሶበ ዐርጉ ውስተ መዓርግ ለበዊአ ሀገር ወረከቡ እዋልደ ይወጽኣ ሐዋርያት ማይ ወይቤልዎን ቦኑ ራእይ ዝየ ።,"And as they went up the hill to the city, they found young maidens going out to draw water, and said unto them, Is the seer here?" +እነርሱም። አ���ን፤ እነሆ፥ በፊታችሁ ነው፤ ዛሬ ወደ ከተማይቱ መጥቶአልና፥ ዛሬም ሕዝቡ በኮረብታው ላይ ባለው መስገጃ መሥዋዕት ማቅረብ አለባቸውና ፈጥናችሁ ውጡ።,ወአውሥኣሆሙ እማንቱ አዋልድ ወይቤላሆሙ እወ ቦ ወነዋ ቅድሜክሙ ሀሎ ይእዜ በበይነ ዕለት መጽአ ውስተ ሀገር እስመ መሥዋዕተ ቦሙ ለሕዝብ ዮም በባማ ።,"And they answered them, and said, He is; behold, he is before you: make haste now, for he came to day to the city; for there is a sacrifice of the people to day in the high place:" +ወደ ከተማይቱም በገባችሁ ጊዜ መሥዋዕቱን እርሱ የሚባርክ ስለ ሆነ እርሱ ሳይወጣ ሕዝቡ ምንም አይቀምሱምና፥ ከዚያም በኋላ የተጠሩት ይበላሉና ለመብላት ወደ ኮረብታው መስገጃ ሳይወጣ ታገኙታላችሁ፤ በዚህም ጊዜ ታገኙታላችሁና አሁን ውጡ አሉአቸው።,ወሶበ ቦእክሙ ውስተ ሀገር ትረክብዎ በውስተ ሀገር ዘእንበለ ይዕርግ ውስተ ባማ ለበሊዕ እስመ ኢይበልዑ ሕዝብ ዘእንበለ ይባእ ውእቱ ውስተ ሀገር እስመ ውእቱ ይባርክ መሥዋዕቶሙ ወእምድኅረ ዝንቱ ይበልዑ እንግዳሂ ፤ ወይእዜኒ ዕርጉ እስመ በበይነ ዕለት ትረክብዎ ።,"As soon as ye be come into the city, ye shall straightway find him, before he go up to the high place to eat: for the people will not eat until he come, because he doth bless the sacrifice; and afterwards they eat that be bidden. Now therefore get you up; for about this time ye shall find him." +ወደ ከተማይቱም ወጡ፤ በከተማይቱም ውስጥ በገቡ ጊዜ እነሆ፥ ሳሙኤል ወደ ኮረብታው መስገጃ ለመውጣት ወደ እነርሱ መጣ።,ወዐርጉ ወሶበ ቦኡ ማእከለ ሀገር ናሁ ሳሙኤል ወፅአ ቅድሜሆሙ ከመ ይዕርግ ውስተ ባማ ።,"And they went up into the city: and when they were come into the city, behold, Samuel came out against them, for to go up to the high place." +ገናም ሳኦል ሳይመጣ ከአንድ ቀን በፊት እግዚአብሔር ሳሙኤልን እንዲህ ብሎ ገልጦለት ነበር።,ወከሠቶ እግዚአብሔር እዝኖ ለሳሙኤል እምቅድመ አሐቲ ዕለት ዘይመጽእ ሳኦል,"Now the LORD had told Samuel in his ear a day before Saul came, saying," +ነገ በዚህች ሰዓት ከብንያም አገር አንድ ሰው እሰድድልሃለሁ፤ ልቅሶአቸው ወደ እኔ የደረስ ሕዝቤን ተመልክቻለሁና ለሕዝቤ ለእስራኤል አለቃ ይሆን ዘንድ ትቀባዋለህ፥ ከፍልስጥኤማውያንም እጅ ሕዝቤን ያድናል።,ወይቤሎ ጌሠመ ዘጊዜ እፌኑ ኀቤከ ብእሴ እምነ ምድረ ብንያም ወቅብኦ ወአንግሦ ላዕለ እስራኤል ወያድኅኖሙ ለሕዝብየ እምእዴሆሙ ለኢሎፍሊ እስመ ርኢኩ ሕማሞሙ ለሕዝብየ እስመ በጽሐ ገዓሮሙ ኀቤየ ።,"To morrow about this time I will send thee a man out of the land of Benjamin, and thou shalt anoint him to be captain over my people Israel, that he may save my people out of the hand of the Philistines: for I have looked upon my people, because their cry is come unto me." +ሳሙኤልም ሳኦልን ባየ ጊዜ እግዚአብሔር። ያ የነገርሁህ ሰው እነሆ፤ እርሱም በሕዝቤ ላይ ይሠለጥናል አለው።,ወሶበ ርእዮ ሳሙኤል ለሳኦል ይቤሎ እግዚአብሔር ለሳሙኤል ነዋ ዝኩ ብእሲ ዘእቤለከ ናሁ ዝንቱ ይነግሥ ለሕዝብየ ።,"And when Samuel saw Saul, the LORD said unto him, Behold the man whom I spake to thee of! this same shall reign over my people." +ሳኦልም በበሩ ወደ ሳሙኤል ቀርቦ። የባለ ራእዩ ቤት ወዴት እንደ ሆነ፥ እባክህ፥ ንገረኝ አለው።,ወመጽአ ሳኦል ኀበ ሳሙኤል ወይቤሎ አይድዐኒ አይቴ ቤቱ ለራእይ ።,"Then Saul drew near to Samuel in the gate, and said, Tell me, I pray thee, where the seer's house is." +ሳሙኤልም መልሶ ሳኦልን። ባለ ራእዩ እኔ ነኝ፤ ዛሬም ከእኔ ጋር ትበላላችሁና በፊቴ ወደ ኮረብታው መስገጃ ውጡ፤ ነገም አሰናብትሃለሁ፥ በልብህም ያለውን ሁሉ እነግርሃለሁ፤,ወአውሥአ ሳሙኤል ወይቤሎ አነ ውእቱ ፤ ዕርግ ምስሌየ ውስተ ባማ ወምሳሕ ምስሌየ ዮም ወእፌንወከ ጌሠመ በጽባሕ ወእነግረከ ኵሎ ዘውስተ ልብየ ።,"And Samuel answered Saul, and said, I am the seer: go up before me unto the high place; for ye shall eat with me to day, and to morrow I will let thee go, and will tell thee all that is in thine heart." +ከሦስት ቀንም በፊት የጠፉ አህዮችህ ተገኝተዋልና ልብህን አትጣልባቸው። የእስራኤል ምኞት ለማን ነው? ለአንተና ለአባትህ ቤት አይደለምን? አለው።,ወበበይነ አእዱጊከኒ እለ ተገድፉ ሠለስቱ ኢታሕምም ልበከ እስመ ተረክቡ ፤ አኮኑ ለከ ውእቱ ኵሉ ደወሎሙ ለእስራኤል ወለቤተ አቡከ ።,"And as for thine asses that were lost three days ago, set not thy mind on them; for they are found. And on whom is all the desire of Israel? Is it not on thee, and on all thy father's house?" +ሳኦልም መልሶ። እኔ ከእስራኤል ነገዶች ከሚያንስ ወገን የሆንሁ ብንያማዊ አይደለሁምን? ወገኔስ ከብንያም ነገድ ወገኖች ሁሉ የሚያንስ አይደለምን? እንዲህስ ያለውን ነገር ለምን ነገርኸኝ? አለው።,ወተሠጥዎ ሳኦል ወይቤሎ ለምንት ትብለኒ ከመዝ ፤ እኮኑ ብእሲ ኢያሜናዊ አነ እምእንተ ትንእስ በትረ ነገዶሙ ለእስራኤል ወእምሕዝብ ዘይቴሐት እምኵሉ በትረ ብንያም ፤ ለምንት ትብለኒ ዘንተ ነገረ ።,"And Saul answered and said, Am not I a Benjamite, of the smallest of the tribes of Israel? and my family the least of all the families of the tribe of Benjamin? wherefore then speakest thou so to me?" +ሳሙኤልም ሳኦልንና ብላቴናውን ወስዶ ወደ አዳራሽ አገባቸው፥ በመርፈቂያውም ራስ አስቀመጣቸው፤ የተጠሩትም ሠላሳ ሰዎች ያህል ነበሩ።,ወነሥኦሙ ሳሙኤል ለሳኦል ወለወልዱ ወአዕረጎሙ ውስተ ማኅደሩ ወአርፈቆሙ ውስተ ርእሰ ምርፋቅ ኀበ ይመስሑ ፸ብእሲ ።,"And Samuel took Saul and his servant, and brought them into the parlour, and made them sit in the chiefest place among them that were bidden, which were about thirty persons." +ሳሙኤልም ወጥቤቱን። በአንተ ዘንድ አኑረው ብዬ የሰጠሁህን እድል ፈንታ አምጣ አለው።,ወይቤሎ ሳሙኤል ለመበስል ሀብ ክፍለ ዘእቤለክ አንብር ሊተ ኀቤከ ።,"And Samuel said unto the cook, Bring the portion which I gave thee, of which I said unto thee, Set it by thee." +ወጥቤቱም ጭኑንና በእርሱ ላይ የነበረውን አምጥቶ በሳኦል ፊት አኖረው። ሳሙኤልም። ሕዝቡን ከጠራሁ ጀምሮ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ ለአንተ ተጠብቆአልና እነሆ፥ የተቀመጠልህን በፊትህ አኑረህ ብላው አለ። በዚያም ቀን ሳኦል ከሳሙኤል ጋር በላ።,ወአምጽአ ውእቱ መበስል ዝኰ ክፍለ ወአንበረ ቅድሜሁ ለሳኦል ወይቤሎ ሳሙኤል ለሳኦል ናሁ እምውስተ ዘተርፈከ እንብር ቅድሜከ ወብላዕ እስመ ለስምዕ ተሠይመ ለከ እምነ ቢጽከ ወብላዕ መብልዐ ወበልዐ ሳኦል ምስለ ሳሙኤል በይእቲ ዕለት ።,"And the cook took up the shoulder, and that which was upon it, and set it before Saul. And Samuel said, Behold that which is left! set it before thee, and eat: for unto this time hath it been kept for thee since I said, I have invited the people. So Saul did eat with Samuel that day." +ከኮረብታውም መስገጃ ወደ ከተማይቱ ወረዱ፤ ሳሙኤልም ለሳኦል በሰገነቱ ላይ መኝታ አዘጋጀለት፥ እርሱም ተኛ።,ወወረደ እምነ ባማ ውስተ ሀገር ወነጸፈ ሎቱ ለሳኦል ውስተ ናሕስ ወቤተ ።,"And when they were come down from the high place into the city, Samuel communed with Saul upon the top of the house." +ማልዶም ተነሡ፤ በነጋም ጊዜ ሳሙኤል ሳኦልን ከሰገነቱ ላይ ጠርቶ። ተነሣና ላሰናብትህ አለው። ሳኦልም ተነሣ፥ እርሱና ሳሙኤልም ሁለቱ ወደ ሜዳ ወጡ።,ወሶበ ጎሐ ጸውዖ ሳሙኤል ለሳኦል እምነ ናሕስ ወይቤሎ ተንሥእ እፈኑከ ወተንሥአ ሳኦል ወወፅኡ ክልኤሆሙ ውእቱ ወሳሙኤል እስከ አፍአ ።,"And they arose early: and it came to pass about the spring of the day, that Samuel called Saul to the top of the house, saying, Up, that I may send thee away. And Saul arose, and they went out both of them, he and Samuel, abroad." +እነርሱም በከተማይቱ ዳር ሲወርዱ ሳሙኤል ሳኦልን። ብላቴናውን ወደ ፊታችን እንዲያልፍ እዘዘው፤ አንተ ግን የእግዚአብሔርን ቃል አሰማህ ዘንድ በዚህ ቁም አለው። ብላቴናውም አለፈ።,ወሶበ ወረዱ ውስተ አሐዱ ኅብረ ሀገር ወይቤሎ ሳሙኤል ለሳኦል በሎ ለወልድከ ይሑር ይቅድም እምኔነ ወአንተስ ቁም ምስሌየ ወስማ�� ቃለ እግዚአብሔር እስመ አንተ ትነግሥ ላዕለ ሕዝበ እግዚአብሔር ።,"And as they were going down to the end of the city, Samuel said to Saul, Bid the servant pass on before us, (and he passed on,) but stand thou still a while, that I may shew thee the word of God." +እንዲህም ሆነ፤ ከአንድ ወር በኋላ አሞናዊው ናዖስ ወጣ፥ በኢያቢስ ገለዓድም ሰፈረ፤ የኢያቢስም ሰዎች ሁሉ። ቃል ኪዳን አድርግልን፥ እኛም እንገዛልሃለን አሉት።,ወእምዝ እምድኅረ አሐዱ ወርኅ ዐርገ ናአስ ዐሞናዊ ወተዐየነ ኀበ ኢያቢስ ዘገለዓድ ወይቤልዎ ኵሉ ሰብአ ገለዓድ ለናአስ ዐሞናዊ ተማሐል ምስሌነ ወንትቀነይ ለከ ።,"Then Nahash the Ammonite came up, and encamped against Jabeshgilead: and all the men of Jabesh said unto Nahash, Make a covenant with us, and we will serve thee." +አሞናዊውም ናዖስ። ቀኝ ዓይናችሁን ሁሉ በማውጣት ቃል ኪዳን አደርግላችኋለሁ፤ በእስራኤልም ሁሉ ላይ ስድብ አደረጋለሁ አላቸው።,ወይቤሎሙ ናአስ ዐሞናዊ ለእመ አውጻእክሙ ዐይነክሙ እንተ የማን እትማሐል ምስሌክሙ ከመ እግበር ጽእለተ ላዕለ እስራኤል ።,"And Nahash the Ammonite answered them, On this condition will I make a covenant with you, that I may thrust out all your right eyes, and lay it for a reproach upon all Israel." +የኢያቢስም ሽማግሌዎች። ወደ እስራኤል አገር ሁሉ መልክተኞችን እንድንልክ ሰባት ቀን ቆይልን፤ ከዚያም በኋላ የሚያድነን ባይኖር ወደ አንተ እንመጣለን አሉት።,ወይቤልዎ ሰብአ ኢያቢስ ተዐገሠነ ሰቡዐ ዕለታት ወንልእከ ሐዋርያት ውስተ ኵሉ እስራኤል ወውስተ ደወሎሙ ወለእመ አልቦ ዘያድኅነነ ንገብእ ኀቤክሙ ።,"And the elders of Jabesh said unto him, Give us seven days' respite, that we may send messengers unto all the coasts of Israel: and then, if there be no man to save us, we will come out to thee." +መልክተኞቹም ሳኦል ወዳለበት ወደ ጊብዓ መጥተው ይህን ነገር በሕዝቡ ጆሮ ተናገሩ፤ ሕዝቡም ሁሉ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው አለቀሱ።,ወበጽሑ እልክቱ ሐዋርያት ውስተ ገባኦን ኀበ ሳኦል ወነገርዎሙ ዘንተ ነገረ ለሕዝብ ወጸርሑ ኵሉ ሕዝብ በቃሉ ወበከዩ ።,"Then came the messengers to Gibeah of Saul, and told the tidings in the ears of the people: and all the people lifted up their voices, and wept." +እነሆም፥ ሳኦል በሬዎቹን ተከትሎ ከእርሻው መጣ፤ ሳኦልም። ሕዝቡ የሚያለቅስ ምን ሆኖ ነው? አለ። የኢያቢስንም ሰዎች ነገር ነገሩት።,ወእምዝ ነዋ ሳኦል የአቱ እምነ ሐቅል በጽባሕ ወይቤ ሳኦል ምንት ያበክዮሙ ለሕዝብ ወአይድዕዎ ነገሮሙ ለሰብአ ኢያቢስ ።,"And, behold, Saul came after the herd out of the field; and Saul said, What aileth the people that they weep? And they told him the tidings of the men of Jabesh." +ይህንም ነገር በሰማው ጊዜ በሳኦል ላይ የእግዚአብሔር መንፈስ በኃይል ወረደ፥ ቍጣውም እጅግ ነደደ።,ወመጽአ መንፈሰ እግዚአብሔር ላዕለ ሳኦል ሶበ ሰምዐ ዘንተ ነገረ ወተምዐ መዐተ ላዕሌሆሙ ወተቈጥዐ ጥቀ ።,"And the Spirit of God came upon Saul when he heard those tidings, and his anger was kindled greatly." +ጥምዱንም በሬዎች ወስዶ ቈራረጣቸው፥ ወደ እስራኤልም ዳርቻ ሁሉ በመልክተኞቹ እጅ ሰደደና። ሳኦልንና ሳሙኤልን ተከትሎ የማይወጣ ሁሉ፥ በበሬዎቹ እንዲሁ ይደረግ አለ። ድንጋጤም በሕዝቡ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደቀ፥ እንደ አንድ ሰውም ሆነው ወጡ።,ወነሥአ ክልኤተ አልህምተ ወመተሮሙ በበ መለያልዪሆሙ ወፈነወ ምስለ ሐዋርያት ውስተ ኵሉ ደወለ እስራኤል እንዘ ይብል ዘኢወፅአአ ወኢተለዎሙአ ለሳኦልአ ወለሳሙኤልአ ከመዝአ ይረስይዎአ ለመራዕዪሁአ ወለእልህምቲሁአ ወመጽአ ኀይለ እግዚአብሔር ላዕለ ሕዝበ እስራኤል ወወውዑ ከመ አሐዱ ብእሲ ኅቡረ ።,"And he took a yoke of oxen, and hewed them in pieces, and sent them throughout all the coasts of Israel by the hands of messengers, saying, Whosoever cometh not forth after Saul and after Samuel, so shall it be done unto his oxen. And the fear of the LORD fell on the people, and they came out with one consent." +በቤዜቅም ቈጠራቸው፤ የእስራኤልም ልጆች ሦስት መቶ ሺህ፥ የይሁዳም ሰዎች ሠላሳ ሺህ ነበሩ።,ወኈለቆሙ በባማ ለኵሉ ሰብአ እስራኤል ወኮኑ ፷፼ ወሰብአ ይሁዳ ፫፼ ።,"And when he numbered them in Bezek, the children of Israel were three hundred thousand, and the men of Judah thirty thousand." +የመጡትንም መልክተኞች። የኢያቢስ ገለዓድን ሰዎች። ነገ ፀሐይ በተኮሰ ጊዜ ማዳን ይሆንላችኋል በሉአቸው አሉአቸው። መልክተኞችም መጥተው ለኢያቢስ ሰዎች ነገሩ፤ ደስም አላቸው።,ወይቤሎሙ ለሐዋርያት ለእለ መጽኡ ከመዝ በልዎሙ ለሰብአ ኢያቢስ ጌሠመአ ትከውንአ መድኀኒትክሙአ ሶበ ሞቀአ ፀሓይአ ፤ ወበጽሑ እልክቱ ሐዋርያት ውስተ ሀገር ወዜነውዎሙ ለሰብአ ኢያቢስ ወተፈሥሑ ።,"And they said unto the messengers that came, Thus shall ye say unto the men of Jabeshgilead, To morrow, by that time the sun be hot, ye shall have help. And the messengers came and shewed it to the men of Jabesh; and they were glad." +የአያቢስም ሰዎች። ነገ እንወጣላችኋለን፥ ደስ የሚያሰኛችሁንም አድርጉብን አሉ።,ወይቤልዎ ሰብአ ኢያቢስ ለናአስ ጌሠመ ንወጽእ ኀቤክሙ ወረስዩነ ዘከመ ትፈትዱ ።,"Therefore the men of Jabesh said, To morrow we will come out unto you, and ye shall do with us all that seemeth good unto you." +በነጋውም ሳኦል ሕዝቡን በሦስት ወገን አደረጋቸው፤ ወገግም ባለ ጊዜ ወደ ሰፈሩ መካከል ገቡ፥ ቀትርም እስኪሆን ድረስ አሞናውያንን መቱ፤ የቀሩትም ተበተኑ፥ ሁለትም በአንድ ላይ ሆነው አልቀሩላቸውም።,ወእምዝ በሳኒታ ረስዮሙ ሳኦል ለሕዝብ ሠለስተ ሠራዊተ ወቦኡ ማእከለ ትዕይንቶሙ በጊዜ ጽባሕ ወቀተልዎሙ ለደቂቀ ዐሞን እስከ ቀትረ መዓልት ወእምዝ እለ ተርፉ ተዘርዉ ወኢተረክቡ እምውስቴቶሙ ክልኤቱ ኅቡረ ውስተ አሐዱ መካን ።,"And it was so on the morrow, that Saul put the people in three companies; and they came into the midst of the host in the morning watch, and slew the Ammonites until the heat of the day: and it came to pass, that they which remained were scattered, so that two of them were not left together." +ሕዝቡም ሳሙኤልን። ሳኦል አይንገሥብን ያሉ እነማናቸው? አውጡአቸውና እንግደላቸው አሉት።,ወይቤልዎ ሕዝብ ለሳኦል መኑ እሉ እለ ይብሉ ኢይንግሥ ለነ ሳኦል ፤ አምጽእዎሙ ለነ ለእሙንቱ ዕደው ወንቅትሎሙ ።,"And the people said unto Samuel, Who is he that said, Shall Saul reign over us? bring the men, that we may put them to death." +ሳኦልም። ዛሬ እግዚአብሔር ለእስራኤል ማዳን አድርጎአልና ዛሬ አንድ ሰው አይሞትም አለ።,ወይቤሎሙ ሳኦል አልቦ ዘይመውት ዮምሰ ወኢመኑሂ በዛቲ ዕለት እስመ ገብረ ሕይወተ ለእስራኤል ።,"And Saul said, There shall not a man be put to death this day: for to day the LORD hath wrought salvation in Israel." +ሳሙኤልም ሕዝቡን። ኑ፥ ወደ ጌልገላ እንሂድ፥ በዚያም መንግሥቱን እናድስ አላቸው።,ወይቤሎሙ ሳሙኤል ለሕዝብ ንዑ ንሖር ውስተ ገልገላ ወበህየ ነሐድስ መንግሥቶ ።,"Then said Samuel to the people, Come, and let us go to Gilgal, and renew the kingdom there." +ሕዝቡም ሁሉ ወደ ጌልገላ ሄዱ፥ በዚያም ሳኦልን በእግዚአብሔር ፊት በጌልገላ አነገሡት፤ በዚያም በእግዚአብሔር ፊት የደኅንነት መሥዋዕት አቀረቡ፤ በዚያም ሳኦልና የእስራኤል ሰዎች ሁሉ ታላቅ ደስታ አደረጉ።,ወሖሩ ኵሉ ሕዝብ ውስተ ገልገላ ወቀብኦ ሳሙኤል ለሳኦል ወአንገሦ በቅድመ እግዚአብሔር በገልገላ ወሦዐ በህየ ወአብእ ዘሰላም ቅድመ እግዚአብሔር ወተፈሥሑ ሳሙኤል ወኵሉ ሕዝብ ፍጹመ ።,And all the people went to Gilgal; and there they made Saul king before the LORD in Gilgal; and there they sacrificed sacrifices of peace offerings before the LORD; and there Saul and all the men of Israel rejoiced greatly. +ሳኦልም በእስራኤል ላይ ሁለት ዓመት ከነገሠ በኋላ፥,ወኀረየ ሎቱ ሳኦል ሠላሳ ምእተ ብእሴ ወነበሩ ምስለ ሳኦል ዕሥራ ምእት ብእሲ ውስተ መኬማስ ወውስተ ደብረ ቤቴል ወዐሠርቱ ምእት ብእሲ ምስለ ዮናታን ውስተ ገባኦን ዘብንያም ወለእለስ ተርፉ ሕዝብ ፈነዎሙ ይእትዉ ውስተ አብያቲሆሙ ለኵሎሙ ።,"Saul reigned one year; and when he had reigned two years over Israel," +ሳኦል ሦስት ሺህ ሰዎች ከእስራኤል መረጠ፤ ሁለቱም ሺህ በማክማስና በቤቴል ተራራ ከሳኦል ጋር ነበሩ፥ አንዱም ሺህ በብንያም ጊብዓ ከዮናታን ጋር ነበሩ፤ የቀረውንም ሕዝብ እያንዳንዱ ወደ ድንኳኑ አሰናበተ።,ወቀተሎሙ ዮናታን ለናሴብ ለኢሎፍሊ እለ ውስተ ወግር ወሰምዑ ኢሎፍሊ ወአንፍሐ ቀርነ ሳኦል ውስተ ኵሉ ምድር እንዘ ይብል ዐለዉነ አግብርቲነ ።,"Saul chose him three thousand men of Israel; whereof two thousand were with Saul in Michmash and in mount Bethel, and a thousand were with Jonathan in Gibeah of Benjamin: and the rest of the people he sent every man to his tent." +ዮናታንም በናሲብ ውስጥ የነበረውን የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ መታ፥ ፍልስጥኤማውያንም ያን ሰሙ፤ ሳኦልም። ዕብራውያን ይስሙ ብሎ በአገሩ ሁሉ ቀንደ መለከት ነፋ።,ወሰምዑ ኵሎሙ እስራኤል እንዘ ይብሉ ቀተሎሙአ ሳኦልአ ለናሴብአ ለኢሎፍሊአ ወጸንዑ እስራኤል ላዕለ ኢሎፍሊ ወወውዑ ሕዝብ በገልገላ ወተለውዎ ለሳኦል ።,"And Jonathan smote the garrison of the Philistines that was in Geba, and the Philistines heard of it. And Saul blew the trumpet throughout all the land, saying, Let the Hebrews hear." +እስራኤልም ሁሉ ሳኦል የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ እንደ መታ፥ ደግሞም እስራኤል በፍልስጥኤማውያን ዘንድ እንደ ተጸየፉ ሰሙ፤ ሕዝቡም ሳኦልን ለመከተል ወደ ጌልገላ ተሰበሰቡ።,ወኢሎፍሊኒ ተጋብኡ ወፀብእዎሙ ለእስራኤል ፫፼ሰረገላት ወ፷፻መስተፅዕናነ አፍራስ ወኵሉ ሕዝብ ከመ ኆፃ ባሕር ብዝኆሙ ፤ ወዐርጉ ወተዐየኑ ውስተ መኬማስ ቅድመ ቤቶሮን እመንገለ አዜብ ።,"And all Israel heard say that Saul had smitten a garrison of the Philistines, and that Israel also was had in abomination with the Philistines. And the people were called together after Saul to Gilgal." +ፍልስጥኤማውያንም ከእስራኤል ጋር ለመዋጋት ተሰበሰቡ፤ ሠላሳ ሺህ ሰረገሎች ስድስትም ሺህ ፈረሰኞች በባሕርም ዳር እንዳለ አሸዋ ብዙ ሕዝብ ነበሩ፤ ወጥተውም ከቤትአዌን በምሥራቅ በኩል በማክማስ ሰፈሩ።,ወሶበ ርእዩ ሰብአ እስራኤል ከመ የዐጽቦሙ ሐዊረ ኀቤሆሙ ተኀብኡ ሕዝብ ውስተ በአታት ወውስተ ሕዝአታት ወታሕተ ጾላዕት ወውስተ ግበብ ወውስተ ዐዘቅታት ።,"And the Philistines gathered themselves together to fight with Israel, thirty thousand chariots, and six thousand horsemen, and people as the sand which is on the sea shore in multitude: and they came up, and pitched in Michmash, eastward from Bethaven." +ሕዝቡም ተጨንቀው ነበርና የእስራኤል ሰዎች በጭንቀት እንዳሉ ባዩ ጊዜ ሕዝቡ በዋሻና በእሾህ ቍጥቋጦ በገደልና በግንብ በጕድጓድም ውስጥ ተሸሸጉ።,ወቦ እለ ዐደዉ ዮርዳኖስ ውስተ ምድረ ጋድ ወገለዓድ ወሳኦልሰ ዓዲሁ ሀለወ ውስተ ገልገላ ወኵሉ ሕዝብ ኀደጉ ተሊዎቶ ።,"When the men of Israel saw that they were in a strait, (for the people were distressed,) then the people did hide themselves in caves, and in thickets, and in rocks, and in high places, and in pits." +ከዕብራውያንም ዮርዳኖስን ተሻግረው ወደ ጋድና ወደ ገለዓድ ምድር ሄዱ፤ ሳኦል ግን ገና በጌልገላ ነበረ፥ ሕዝቡም ሁሉ ተንቀጥቅጠው ተከተሉት።,ወኀለፉ እልክቱ ሰሱዕ መዋዕል ዘይቤሎ ሳሙኤል ዘአስምዐ ሳዕሌሁ ወኢመጽአ ሳሙኤል ውስተ ገልገላ ወተዘርዉ ኵሉ ሕዝብ እምኔሁ ።,"And some of the Hebrews went over Jordan to the land of Gad and Gilead. As for Saul, he was yet in Gilgal, and all the people followed him trembling." +ሳኦልም ሳሙኤል እንደ ቀጠረው ጊዜ ሰባት ቀን ቆየ፤ ሳሙኤል ግን ወደ ጌልገላ አልመጣም፥ ሕዝቡም ከእርሱ ተለይተው ተበታተኑ።,ወይቤ ሳኦል አምጽኡ ሊተ ዘእገብር መሥዋዕተ ሰላም ።,"And he tarried seven days, according to the set time that Samuel had appointed: but Samuel came not to Gilgal; and the people were scattered from him." +ሳኦልም። የሚቃጠል መሥዋዕትና የደኅንነት መሥዋዕት አምጡልኝ አለ። የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አሳረገ።,ወእምዝ ሶበ ፈጸመ ገቢረ መሥዋዕት ናሁ መጽአ ሳሙኤል ወወፅአ ሳኦል ወተቀበሎ ከመ ይባርኮ ።,"And Saul said, Bring hither a burnt offering to me, and peace offerings. And he offered the burnt offering." +የሚቃጠለውንም መሥዋዕት ማሳረግ በፈጸመ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሳሙኤል መጣ፤ ሳኦልም እንዲመርቀው ሊገናኘው ወጣ።,ወይቤሎ ሳሙኤል ምንተ ገበርከ ወይቤሎ ሳኦል እስመ ርኢኩ ከመ ተዘርወ ሕዝብ እምኔየ ወአንተኒ ኢመጻእከ በከመ ትቤለኒ ዘአስማዕከ ላዕሌየ በእንተ መዋዕል ወኢሎፍሊኒ ተጋብኡ ውስተ መኬማስ ፤,"And it came to pass, that as soon as he had made an end of offering the burnt offering, behold, Samuel came; and Saul went out to meet him, that he might salute him." +ሳሙኤልም። ያደረግኸው ምንድር ነው? አለ። ሳኦልም። ሕዝቡ ከእኔ ተለይተው እንደ ተበታተኑ፥ አንተም በቀጠሮው እንዳልመጣህ፥ ፍልስጥኤማውያንም ወደ ማክማስ እንደ ተሰበሰቡ አየሁ፤,ወእቤ ይእዜ ይወርዱ ኢሎፍሊ ኀቤየ ውስተ ገልገላ ወገጸ እግዚአብሔርኒ ኢሰአልኩ ወተዐጊሥየ ገበርኩ መሥዋዕተ ።,"And Samuel said, What hast thou done? And Saul said, Because I saw that the people were scattered from me, and that thou camest not within the days appointed, and that the Philistines gathered themselves together at Michmash;" +ሰለዚህ። ፍልስጥኤማውያን አሁን ወደ ጌልገላ ይወርዱብኛል፥ እኔም የእግዚአብሔርን ሞገስ አልለመንሁም አልሁ፤ ስለዚህም ሳልታገሥ የሚቃጠልን መሥዋዕት አሳረግሁ አለ።,ወይቤሎ ሳሙኤል ለሳኦል አበስከ ዘኢዐቀብከ ትእዛዝየ ዘአዘዘከ እግዚአብሔር በከመ ይእዜ አስተዳለወ እግዚአብሔር ለዓለም መንግሥተከ ለእስራኤል ።,"Therefore said I, The Philistines will come down now upon me to Gilgal, and I have not made supplication unto the LORD: I forced myself therefore, and offered a burnt offering." +ሳሙኤልም ሳኦልን። አላበጀህም፤ አምላክህ እግዚአብሔር ያዘዘህን ትእዛዝ አልጠበቅህም፤ ዛሬ እግዚአብሔር መንግሥትህን በእስራኤል ላይ ለዘላለም አጽንቶልህ ነበረ።,ወይእዜኒ ኢትቀውም መንግሥትከ ወየኀሥሥ ሎቱ እግዚአብሔር ብእሴ ዘከመ ልቡ ወይሠይሞ እግዚአብሔር ንጉሠ ላዕለ ሕዝቡ እስመ ኢዐቀብከ ኵሎ ዘአዘዘከ እግዚአብሔር ።,"And Samuel said to Saul, Thou hast done foolishly: thou hast not kept the commandment of the LORD thy God, which he commanded thee: for now would the LORD have established thy kingdom upon Israel for ever." +አሁንም መንግሥትህ አይጸናም፤ እግዚአብሔር እንደ ልቡ የሆነ ሰው መርጦአል፤ እግዚአብሔርም ያዘዘህን አልጠበቅህምና እግዚአብሔር በሕዝቡ ላይ አለቃ ይሆን ዘንድ አዝዞታል አለው።,ወተንሥአ ሳሙኤል ይሖር ፍኖቶ ውስተ ገልገላ ወእለ ተርፉ ሕዝብ ዐርጉ ወተለውዎ ለሳኦል ወኀለፉ ይትቀበልዎሙ ለሕዝብ እለ ሖሩ ይትቃተሉ ሎሙ ወበጽሑ ውስተ ገልገላ ዘብንያም ውስተ ገባኦን ወኈለቆሙ ሳኦል ለሕዝብ እለ ተረከቡ ምስሌሁ ወኮኑ ስድስተ ምእተ ብእሴ ።,"But now thy kingdom shall not continue: the LORD hath sought him a man after his own heart, and the LORD hath commanded him to be captain over his people, because thou hast not kept that which the LORD commanded thee." +ሳሙኤልም ከጌልገላ ተነሥቶ መንገዱን ሄደ፤ የቀሩትም ሕዝብ ሳኦልን ተከተለው ሰልፈኞቹን ሊገናኙ ሄዱ። ከጌልገላም ተነሥተው ወደ ብንያም ጊብዓ መጡ፤ ሳኦልም ከእርሱ ጋር የነበሩትን ሕዝብ ቈጠረ፥ ስድስት መቶም የሚያህሉ ሰዎች ነበሩ።,ወሳኦልኒ ወዮናታን ወልዱ ወሕዝብኒ እለ ተረክቡ ምስሌሁ ነበሩ ውስተ ገባኦን ዘብንያም ወበከዩ ወኢሎፍሊኒ ተዐየኑ ውስተ መኬማስ ።,"And Samuel arose, and gat him up from Gilgal unto Gibeah of Benjamin. And Saul numbered the people that were present with him, about six hundred men." +ሳኦልና ልጁ ዮናታንም ከእነርሱም ጋር የነበሩ ሕዝብ በብንያም ጊብዓ ተቀመጡ፤ ፍልስጥኤማውያንም በማክማስ ሰፈሩ።,ወወፅኡ መስተቃትላን እምነ ሐቅለ ኢሎፍሊ ሠለስቱ ሰራዊት ወሖረ አሐዱ ሰርዌ ላዕለ ፍኖት እንተ ትኔጽር መንገለ ጎፌር ዘኀበ ሶጋክ ።,"And Saul, and Jonathan his son, and the people that were present with them, abode in Gibeah of Benjamin: but the Philistines encamped in Michmash." +ከፍልስጥኤማውያንም ሰፈር ማራኪዎች በሦስት ክፍል ሆነው ወጡ፤ አንዱም ክፍል በዖፍራ መንገድ ወደ ሦጋል ምድር ሄደ።,ወአሐዱ ሰርዌ ላዕለ ፍኖት እንተ ትኔጽር ዲባ ቤቶሮን ፤ ወአሐዱ ሰርዌ ዲበ ፍኖት እንተ ትኔጽር ላዕለ ገባኦን ወትነሔውጽ ዲበ ጋይ ዘሳቢ ።,"And the spoilers came out of the camp of the Philistines in three companies: one company turned unto the way that leadeth to Ophrah, unto the land of Shual:" +ሁለተኛው ክፍል ወደ ቤት ሖሮን መንገድ ዞረ፤ ሦስተኛውም ክፍል በበረሃው አጠገብ ባለው ወደ ስቦይም ሸለቆ በሚመለከተው በዳርቻ መንገድ ዞረ።,ወአልቦ ነሃቤ ሐፂን ውስተ ኵሉ ምድረ እስራኤል እስመ ይቤሉ ኢሎፍሊ ኢይግበሩ ሎሙ ለዕብራውያን ሰይፈ ወኲናተ ።,And another company turned the way to Bethhoron: and another company turned to the way of the border that looketh to the valley of Zeboim toward the wilderness. +ፍልስጥኤማውያንም። ዕብራውያን ሰይፍና ጦር እንዳይሠሩ ብለው ነበርና በእስራኤል ምድር ሁሉ ብረተ ሠሪ አልተገኘም።,ወይወርዱ ኵሎሙ እስራኤል ውስተ ምድረ ኢሎፍሊ ከመ ይንሀቡ ሎሙ ንዋየ ሐቅሎሙ ወጕድቦሙ ወማዕፀዶሙ ።,"Now there was no smith found throughout all the land of Israel: for the Philistines said, Lest the Hebrews make them swords or spears:" +እስራኤልም ሁሉ የማረሻውን ጫፍና ማጭዱን መጥረቢያውንና መቆፈሪያውን ይስል ዘንድ ወደ ፍልስጥኤማውያን ይወርድ ነበር።,ወማእረርሰ በጽሐ ለዐፂድ ወሠለስቱ ሰቅል ሤጡ ለማዕበሉ ወለጕድብኒ ወለማዕፀድኒ ከማሁ ሤጡ ።,"But all the Israelites went down to the Philistines, to sharpen every man his share, and his coulter, and his axe, and his mattock." +ለማረሻው ጫፍና ለመቆፈሪያው ዋጋው የሰቅል ከ3 እጅ 2ቱ እጅ ነበረ። መጥረቢያውንም ለማሳል መውጊያውንም ለማበጀት ዋጋው የሰቅል ከ3 እጅ 1ዱ እጅ ነበረ።,ወይእተ አሚረ አመ ፀብአ መኬማስ አልቦ ዘተረክበ ሰይፍ ወኲናት ውስተ እደዊሆሙ ለኵሉ ሕዝብ እለ ምስለ ሳኦል ወዮናታን ወተረክበ ለሳኦል ወለዮናታን ወልዱ ።,"Yet they had a file for the mattocks, and for the coulters, and for the forks, and for the axes, and to sharpen the goads." +ስለዚህም በሰልፍ ቀን ሰይፍና ጦር ከሳኦልና ከዮናታን ጋር በነበሩ ሕዝብ ሁሉ እጅ አልተገኘም፤ ብቻ በሳኦልና በልጁ በዮናታን ዘንድ ተገኘ። የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ ወደ ማክማስ መተላለፊያ ወጡ።,ወሖረ ውስተ ደወለ ኢሎፍሊ ዘማዕዶተ መኬማስ ወኢነገሮ ለአቡሁ ።,"So it came to pass in the day of battle, that there was neither sword nor spear found in the hand of any of the people that were with Saul and Jonathan: but with Saul and with Jonathan his son was there found." +ሳሙኤልም እስራኤልን ሁሉ አለ። የነገራችሁኝን ሁሉ ሰምቼ አንግሼላችኋለሁ።,ወይቤሎሙ ሳሙኤል ለኵሉ ሕዝብ ናሁ ሰማዕኩክሙ ቃለክሙ ኵሎ ዘትቤሉ ወአንገሥኩ ለክሙ ንጉሠ ።,"And Samuel said unto all Israel, Behold, I have hearkened unto your voice in all that ye said unto me, and have made a king over you." +አሁንም፥ እነሆ፥ ንጉሡ በፊታችሁ ይሄዳል፤ እኔም አርጅቻለሁ ሸምግያለሁም፤ እነሆም፥ ልጆቼ ከእናንተ ጋር ናቸው፤ እኔም ከሕፃንነቴ ጀምሬ እስከ ዛሬ ድረስ በፊታችሁ ሄድሁ።,ወይእዜኒ ናሁ ንጉሥክሙ ዘየሐውር ቅድሜክሙ ወአንሰ ረሣእኩ ወእነብር እንከሰ ወናሁ ደቂቅየኒ ምስሌክሙ ወአንሰ ናሁ ሖርኩ ቅድሜክሙ እምንእስየ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"And now, behold, the king walketh before you: and I am old and grayheaded; and, behold, my sons are with you: and I have walked before you from my childhood unto this day." +እነሆኝ፤ በእግዚአብሔርና እርሱ በቀባው ፊት መስክሩብኝ፤ የማንን በሬ ወሰድሁ? የማንንስ አህያ ወሰድሁ? ማንንስ ሸነገልሁ? በማንስ ላይ ግፍ አደረግሁ? ዓይኖቼንስ ለማሳወር ከማን ጋር እጅ ጉቦ ተቀበልሁ? እኔም እመልስላችኋለሁ።,ወነየ ለልየ ንግሩኒ ቅድመ እግዚአብሔር ወቅድመ መሲሑ ቦኑ ዘነሣእኩክሙ አሐደ ላህመ እምኔክሙ አው አእዱጊክሙ አው ቦኑ ዘገፋዕኩክሙ አው ቦኑ ዘነሣእኩ እምእደ አሐዱ እምኔክሙ እመኒ ቤዛ ወእመኒ አሣእነ ፤ ንግሩ ላዕሌየ ወእፈድየክሙ ።,"Behold, here I am: witness against me before the LORD, and before his anointed: whose ox have I taken? or whose ass have I taken? or whom have I defrauded? whom have I oppressed? or of whose hand have I received any bribe to blind mine eyes therewith? and I will restore it you." +እነርሱም። አልሸነገልኸንም፥ ግፍም አላደረግህብንም፥ ከሰውም እጅ ምንም አልወሰድህም አሉ።,ወይቤልዎ ለሳሙኤል አልቦ ዘገፋዕከነ ወአልቦ ዘተዐገልከነ ወአልቦ ዘሄድከነ ወአልቦ ዘነሣእከ እምአሐዱ እምኔነ ።,"And they said, Thou hast not defrauded us, nor oppressed us, neither hast thou taken ought of any man's hand." +እርሱም። በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ እግዚአብሔርና እርሱ የቀባው ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው አላቸው፤ እነርሱም። ምስክር ነው አሉ።,ወይቤሎሙ ሳሙኤል ለሕዝብ ስምዕ እግዚአብሔር ላዕሌክሙ ወስምዕ መሲሑ ዮም በዛቲ ዕለት ከመ አልቦ ዘተረክበ በላዕሌየ ውስተ እዴየ ወኢምንትኒ ወይቤልዎ ስምዕ እወ ።,"And he said unto them, The LORD is witness against you, and his anointed is witness this day, that ye have not found ought in my hand. And they answered, He is witness." +ሳሙኤልም ሕዝቡን አለ። ሙሴንና አሮንን ያላቀ፥ አባቶቻችሁንም ከግብጽ ምድር ያወጣ እግዚአብሔር ነው።,ወይቤሎሙ ሳሙኤል ለሕዝብ ስምዕ እግዚአብሔር ዘፈጠሮሙ ለሙሴ ወለአሮን ዘአውጽኦሙ ለአበዊነ እምግብጽ ።,"And Samuel said unto the people, It is the LORD that advanced Moses and Aaron, and that brought your fathers up out of the land of Egypt." +አሁንም እግዚአብሔር ለእናንተና ለአባቶቻችሁ ስላደረገው ጽድቅ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እምዋገታችሁ ዘንድ በዚህ ቁሙ።,ወይእዜኒ ቁሙ ወእኴንነክሙ ቅድመ እግዚአብሔር ወእነግረክሙ ኵሎ ጽድቆ ዘገብረ ለክሙ ወበእንተ ኀጣውኢነሂ ፤,"Now therefore stand still, that I may reason with you before the LORD of all the righteous acts of the LORD, which he did to you and to your fathers." +ያዕቆብና ልጆቹ ወደ ግብጽ በገቡ ጊዜ ግብጻውያን አስጨነቁአቸው፤ አባቶቻችሁም ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን ላከ፥ አባቶቻችሁንም ከግብጽ አውጥተው በዚህ ቦታ አኖሩአቸው።,ዘከመ ቦአ ያዕቆብ ወደቂቁ ውስተ ግብጽ ወአሕመምዎሙ ግብጽ ወገዐሩ አበዊነ እምኔሆሙ ለግብጽ ወጸርሑ ኀበ እግዚአብሔር ወፈነዎሙ እግዚአብሔር ለሙሴ ወለአሮን ወአውጽእዎሙ ለእበዊነ እምድረ ግብጽ ወአንበሮሙ ውስተ ዝንቱ መካን ።,"When Jacob was come into Egypt, and your fathers cried unto the LORD, then the LORD sent Moses and Aaron, which brought forth your fathers out of Egypt, and made them dwell in this place." +አምላካቸውንም እግዚአብሔርን ረሱ፥ ለአሶር ሠራዊትም አለቃ ለሲሣራ እጅ፥ ለፍልስጥኤማውያንም እጅ፥ ለሞዓብም ንጉሥ እጅ አሳልፎ ሰጣቸው፥ ከእነርሱም ጋር ተዋጉ።,ወረስዕዎ ለእግዚአብሔር አምላኮሙ ወአግብኦሙ ውስተ እዴሁ ለሲሳራ መልአከ ሠርዌሁ ለንጉሠ አሶር ኢያቢስ ወውስተ እዴሆሙ ለኢሎፍሊ ወውስተ እዴሁ ለንጉሠ ሞአብ ወፀብእዎሙ ።,"And when they forgat the LORD their God, he sold them into the hand of Sisera, captain of the host of Hazor, and into the hand of the Philistines, and into the hand of the king of Moab, and they fought against them." +እነርሱም። እግዚአብሔርን ትተን በኣሊምንና አስታሮትን በማምለካችን በድለናል፤ አሁንም ከጠላቶቻችን እጅ አድነን፥ እናመልክህማለን ብለው ወደ እግዚአብሔር ጮኹ።,ወጸርሑ ኀበ እግዚአብሔር ወይቤሉ አበስነ እስመ ኀደግናሁ ለእግዚአብሔር ወተቀነይነ ለበዓሊም ወለአምሳሊሁ ወይእዜኒ አድኅነነ እምነ እዴሆሙ ለፀርነ ወንትቀነይ ለከ ።,"And they cried unto the LORD, and said, We have sinned, because we have forsaken the LORD, and have served Baalim and Ashtaroth: but now deliver us out of the hand of our enemies, and we will serve thee." +እግዚአብሔርም ይሩበአልም፥ ባርቅንም፥ ዮፍታሔንም፥ ሳሙኤልንም ላከ፥ በዙሪያችሁም ካሉት ከጠላቶቻችሁ እጅ አዳናችሁ፤ ተዘልላችሁም ተቀመጣችሁ።,ወፈነዎሙ እግዚአብሔር ለሮብዓም ወለባሬቅ ወለዮፍታሔ ወለሳሙኤል ወአድኀነክሙ እምእዴሆሙ ለፀርክሙ እለ ዐውድክሙ ወነበርክሙ ተአሚነክሙ ።,"And the LORD sent Jerubbaal, and Bedan, and Jephthah, and Samuel, and delivered you out of the hand of your enemies on every side, and ye dwelled safe." +የአሞንም ልጆች ንጉሥ ናዖስ እንደ መጣባችሁ ባያችሁ ጊዜ፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር ንጉሣችሁ ሳለ። እንዲህ አይሁን፥ ነገር ግን ንጉሥ ይንገሥልን አላችሁኝ።,ወእምዝ ርኢክሙ መጽአ ናአስ ንጉሦሙ ለደቂቀ አሞን ላዕሌክሙ ወትቤሉኒ አልቦ ፤ ዳእሙ አንግሥ ለነ ንጉሠ ።,"And when ye saw that Nahash the king of the children of Ammon came against you, ye said unto me, Nay; but a king shall reign over us: when the LORD your God was your king." +አሁንም የመረጣችሁትንና የፈለጋችሁትን ንጉሥ እዩ፤ እነሆም፥ እግዚአብሔር ንጉሥ አደረገላችሁ።,ወይእዜኒ ናሁ ንጉሥክሙ ዘኀረይክሙ ፤ ናሁ ወሀበክሙ እግዚአብሔር ንጉሠ ።,"Now therefore behold the king whom ye have chosen, and whom ye have desired! and, behold, the LORD hath set a king over you." +እግዚአብሔርን ብትፈሩ ብታመልኩትም፥ ቃሉንም ብትሰሙ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ላይ ባታምፁ፥ እናንተና በእናንተ ላይ የነገሠው ንጉሥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ብትከተሉ፥ መልካም ይሆንላችኋል።,ለእመ ፈራህክምዎ ለእግዚአብሔር ወተቀነይክሙ ሎቱ ወሰማዕክምዎ ቃሎ ወኢክሕድክሙ ትእዛዘ አፉሁ ለእግዚአብሔር ወሖርክሙ ድኅሬሁ ለእግዚአብሔር ወተለውከምዎ አንትሙኒ ወንጉሥክሙኒ ዘይነግሥ ለክሙ ኢትመጽእ እዴሁ ለእግዚአብሔር ላዕሌክሙ ወኢላዕለ ንጉሥክሙ ።,"If ye will fear the LORD, and serve him, and obey his voice, and not rebel against the commandment of the LORD, then shall both ye and also the king that reigneth over you continue following the LORD your God:" +ነገር ግን የእግዚአብሔርን ቃል ባትሰሙ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ላይ ብታምፁ፥ በእናንተና በንጉሣችሁ ላይ የእግዚአብሔር እጅ ትሆናለች።,ወእመሰ ኢሰማዕክምዎ ለእግዚአብሔር ወክሕድክምዎ በቃለ አፉሁ ወትመጽእ እዴሁ ለእግዚአብሔር ላዕሌክሙ ወላዕለ ንጉሥክሙ ።,"But if ye will not obey the voice of the LORD, but rebel against the commandment of the LORD, then shall the hand of the LORD be against you, as it was against your fathers." +አሁንም ቁሙ፥ እግዚአብሔርም በዓይናችሁ ፊት ወደሚያደርገው ወደዚህ ታላቅ ነገር ተመልከቱ።,ወይእዜኒ ቁሙ ወስምዑ ዘንተ ነገረ ዐቢየ ዘይገብር እግዚአብሔር ቅድመ አዕይንቲክሙ ።,"Now therefore stand and see this great thing, which the LORD will do before your eyes." +የስንዴ መከር ዛሬ አይደለምን? ወደ እግዚአብሔር እጮኻለሁ፥ እርሱም ነጎድጓድና ዝናብ ይልካል፤ እናንተም ንጉሥ በመለመናችሁ በእግዚአብሔር ፊት ያደረጋችሁት ክፋት ታላቅ እንደ ሆነ ታውቃላችሁ ታያላችሁም።,አኮኑ ማእረረ ሥርናይ ዮም ፤ ናሁ እጼውዖ ለእግዚአብሔር ወይሁብ ቃለ ወዝናመ ፤ ወባሕቱ እምኀቤክሙ ይእቲ ዛቲ እኪት ዐባይ እንተ ገበርክሙ ቅድሜሁ ለእግዚአብሔር ዘሰአልክሙ ለክሙ ንጉሠ ።,"Is it not wheat harvest to day? I will call unto the LORD, and he shall send thunder and rain; that ye may perceive and see that your wickedness is great, which ye have done in the sight of the LORD, in asking you a king." +ሳሙኤልም ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፥ እግዚአብሔርም በዚያን ቀን ነጐድጓድና ዝናብ ላከ፤ ሕዝቡም ሁሉ እግዚአብሔርንና ሳሙኤልን እጅግ ፈሩአቸው።,ወጸውዖ ሳሙኤል ለእግዚአብሔር ወወሀበ እግዚአብሔር ቃለ ወዝናመ በይእቲ ዕለት ወፈርህዎ ሕዝብ ይእተ አሚረ ጥቀ ለእግዚአብሔር ወለሳሙኤልኒ ።,So Samuel called unto the LORD; and the LORD sent thunder and rain that day: and all the people greatly feared the LORD and Samuel. +ሕዝቡም ሁሉ ሳሙኤልን። ንጉሥ በመለመናችን በኃጢአታችን ሁሉ ላይ ይህን ክፋት ጨምረናልና እንዳንሞት ስለ ባሪያዎችህ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ጸልይ አሉት።,ወይቤልዎ ኵሉ ሕዝብ ለሳሙኤል ጸሊ ለነ አንተ ኀበ እግዚአብሔር አምላክከ ከመ ኢንሙት እስመ ወሰክነ ላዕለ ኵሉ ኀጣውኢነ እኪተ ዘሰአልነ ለነ ንጉሠ ።,"And all the people said unto Samuel, Pray for thy servants unto the LORD thy God, that we die not: for we have added unto all our sins this evil, to ask us a king." +ሳሙኤልም ሕዝቡን አለ። አትፍሩ፤ በእውነት ይህን ክፋት ሁሉ አደረጋችሁ፤ ነገር ግን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ አምልኩት እንጂ እግዚአብሔርን ከመከተል ፈቀቅ አትበሉ።,ወይቤሎሙ ሳሙኤል ለሕዝብ ኢትፍርሁ አንትሙሰ ገበርክምዋ ለኵላ ዛቲ እኪት ወባሕቱ ኢትትገሐሡ እምነ ድኅሬሁ ለእግዚአብሔር ወተቀነዩ ለእግዚአብሔር በኵሉ ልብክሙ ።,"And Samuel said unto the people, Fear not: ye have done all this wickedness: yet turn not aside from following the LORD, but serve the LORD with all your heart;" +ምናምንቴ ነውና የማይረባንና የማያድን ከንቱን ነገር ለመከተል ፈቀቅ አትበሉ።,ወኢትክሐድዎ ወኢትትልውዎሙ ለእለ ኢይበቍዑ ወኢይክሉ አድኅኖ ወኢምንተኒ እስመ ኢኮኑ አማልክት ።,"And turn ye not aside: for then should ye go after vain things, which cannot profit nor deliver; for they are vain." +እግዚአብሔር ለእርሱ ሕዝብ ያደርጋችሁ ዘንድ ወድዶአልና እግዚአብሔር ስለ ታላቅ ስሙ ሕዝቡን አይተውም።,እስመ እግዚአብሔር ኢይገድፎሙ ለሕዝቡ በእንተ ስሙ ቅዱስ እስመ ነሥአክሙ እግዚአብሔር ከመ ይረሲክሙ ሕዝበ ሎቱ ።,For the LORD will not forsake his people for his great name's sake: because it hath pleased the LORD to make you his people. +ደግሞ መልካሙንና ቅኑን መንገድ አስተምራችኋለሁ እንጂ ስለ እናንተ መጸለይን በመተው እግዚአብሔርን እበድል ዘንድ ይህ ከእኔ ይራቅ።,ወሊተኒ ኢይግበር ሊተ እግዚአብሔር በዘእኤብስ ሎቱ ከመ እኅድግ ጸልዮ ላዕሌክሙ ወተቀንዮ ለእግዚአብሔር ወውእቱ ያርእየክሙ ፍኖተ ርትዕተ ወቡርክተ ።,"Moreover as for me, God forbid that I should sin against the LORD in ceasing to pray for you: but I will teach you the good and the right way:" +ብቻ እግዚአብሔርን ፍሩ፥ ያደረገላችሁንም ታላቅ ነገር አይታችኋልና በፍጹም ልባችሁ በእውነት አምልኩት።,ወባሕቱ ፍርህዎ ለእግዚአብሔር ወተቀነዩ ሎቱ በጽድቅ ወበኵሉ ልብክሙ ወአእምሩ ባሕቱ ዘከመ አዕበየ ምስሌክሙ ።,"Only fear the LORD, and serve him in truth with all your heart: for consider how great things he hath done for you." +ነገር ግን ክፉ ብትሠሩ እናንተም ንጉሣችሁም ትጠፋላችሁ።,ወእመሰ አሕሠምክሙ ወገበርክምዋ ለእኪት አንትሙኒ ወንጉሥክሙኒ ትመውቱ ።,"But if ye shall still do wickedly, ye shall be consumed, both ye and your king." +ለዳዊትም። እነሆ፥ ፍልስጥኤማውያን ቅዒላን ይወጋሉ፥ አውድማውንም ይዘርፋሉ የሚል ወሬ ደረሰው።,ወዜነውዎ ለዳዊት ወይቤልዎ ናሁ ኢሎፍሊ ይትቃተልዋ ለቄዐላ ወይበረብሩ ወይከይዱ እክሎሙ ።,"Then they told David, saying, Behold, the Philistines fight against Keilah, and they rob the threshingfloors." +ዳዊትም። ልሂድን? እነዚህንስ ፍልስጥኤማውያን ልምታን? ብሎ እግዚአብሔርን ጠየቀ፤ እግዚአብሔርም ዳዊትን። ሂድ፥ ፍልስጥኤማውያንን ምታ ቅዒላንም አድን አለው።,ወተስእለ ዳዊት ቃለ እግዚአብሔር ወይቤ እሖርኑ እትቃተሎሙ ለእሉ ኢሎፍሊ ወይቤሎ እግዚአብሔር ሖር ወተቃተሎሙ ለኢሎፍሊ ወአድኅኖሙ ለቄዐላ ።,"Therefore David enquired of the LORD, saying, Shall I go and smite these Philistines? And the LORD said unto David, Go, and smite the Philistines, and save Keilah." +የዳዊትም ሰዎች። እነሆ፥ በዚህ በይሁዳ መቀመጥ እንፈራለን፥ ይልቁንስ በፍልስጥኤማውያን ጭፍሮች ላይ ወደ ቅዒላ ብንሄድ እንዴት ነው? አሉት።,ወይቤልዎ ሰብኡ ለዳዊት ናሁኬ ንሕነ ሀለውነ ውስተ ይሁዳDDD ወንፈርሀ ወእፎኬ ንከውን ለእመ ሖርነ ውስተ ቄዐላ ወቦእነ ውስተ በርባሮሙ ለኢሎፍሊ ።,"And David's men said unto him, Behold, we be afraid here in Judah: how much more then if we come to Keilah against the armies of the Philistines?" +ዳዊትም ደግሞ እግዚአብሔርን ጠየቀ፤ እግዚአብሔርም መልሶ። ፍልስጥኤማውያንን በእጅህ አሳልፌ እሰጣለሁና ተነሥተህ ወደ ቅዒላ ውረድ አለው።,ወተስእሎ ዳግመ ዳዊት ለእግዚአብሔር ወአውሥኦ እግዚአብሔር ወይቤሎ ተንሥእ ወረድ ውስተ ቄዐላ እስመ አነ ኣገብኦሙ ለኢሎፍሊ ውስተ እዴከ ።,"Then David enquired of the LORD yet again. And the LORD answered him and said, Arise, go down to Keilah; for I will deliver the Philistines into thine hand." +ዳዊትና ሰዎቹም ወደ ቅዒላ ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም ጋር ተዋጉ፤ እንስሶቻቸውንም ማረኩ፥ በታላቅም አገዳደል ገደሉአቸው። ዳዊትም በቅዒላ የሚኖሩትን አዳነ።,ወሖረ ዳዊት ወሰብእ እለ ምስሌሁ ውስተ ቄዐላ ወተቃተሎሙ ለኢሎፍሊ ወነትዑ እምቅድመ ፧ ገጹ ወነሥኦሙ ኦንስሳሆሙ ወቀተሎሙ ዐቢየ ቀትለ ወአድኀኖሙ ዳዊት ለእለ ይነብሩ ውስተ ቄዐላ ።,"So David and his men went to Keilah, and fought with the Philistines, and brought away their cattle, and smote them with a great slaughter. So David saved the inhabitants of Keilah." +እንዲህም ሆነ፤ የአቢሜሌክ ልጅ አብያታር ወደ ዳዊት ወደ ቅዒላ በኰበለለ ጊዜ ኤፉዱን ይዞ ወርዶ ነበር።,ወእምዝ ዘአምሰጠ አብያታር ወልደ አኪሜሌክ ኀበ ዳዊት ወወረደ ምስለ ዳዊት ውስተ ቄዐላ ወይጸውር ኤፉደ ።,"And it came to pass, when Abiathar the son of Ahimelech fled to David to Keilah, that he came down with an ephod in his hand." +ሳኦልም ዳዊት ወደ ቅዒላ እንደ መጣ ሰማ፤ ሳኦልም። መዝጊያና መወርወሪያ ወዳለባት ከተማ ገብቶ ተገኝቶአልና እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ ሰጥቶታል አለ።,ወዜነውዎ ለሳኦል ከመ መጽአ ዳዊት ውስተ ቄዐላ ወይቤ ሳኦል ሤጦ እግዚአብሔር ውስተ እዴየ እስመ ተዐጽወ እንከ እምከመ ቦእ ውስተ ሀገር ዘቦ መዓጹተ ወቦ መናስግተ ።,"And it was told Saul that David was come to Keilah. And Saul said, God hath delivered him into mine hand; for he is shut in, by entering into a town that hath gates and bars." +ሳኦልም ወደ ቅዒላ ወርደው ይዋጉ ዘንድ፥ ዳዊትንና ሰዎቹንም ይከብቡ ዘንድ ሕዝቡን ሁሉ አዘዘ።,ወሰበከ ሳኦል ለኵሉ ሕዝብ ከመ ይፅብኡ ወይረዱ ውስተ ቄዐላ ወየአኀዝዎ ለዳዊት ወለዕደው እለ ምስሌሁ ።,"And Saul called all the people together to war, to go down to Keilah, to besiege David and his men." +ዳዊትም ሳኦል ክፉን እንዳሰበበት አወቀ፤ ካሁኑን አብያታርንም። ኤፉዱን ወደዚህ አምጣ አለው።,ወአእመረ ዳዊት ከመ ኢያረምም ሳኦል በእንቲአሁ ለእኪት ወይቤሎ ዳዊት ለአብያታር ካህን አብእ ኤፉደ,"And David knew that Saul secretly practised mischief against him; and he said to Abiathar the priest, Bring hither the ephod." +ዳዊትም። የእስራኤል አምላክ አቤቱ፥ በእኔ ምክንያት ከተማይቱን ያጠፋ ዘንድ ሳኦል ወደ ቅዒላ ሊመጣ እንደሚፈልግ እኔ ባሪያህ ፈጽሜ ሰምቻለሁ።,ወይቤ ዳዊት እግዚኦ አምላከ እስራኤል ሰሚዐ ስምዐ ገብርከ ከመ የኀሥሥ ሳኦል ይምጻእ ውስተ ቄዐላ ወያማስን ሀገረ በእንቲአየ ፤,"Then said David, O LORD God of Israel, thy servant hath certainly heard that Saul seeketh to come to Keilah, to destroy the city for my sake." +የቅዒላ ሰዎች በእጁ አሳልፈው ይሰጡኛልን? ባሪያህስ እንደ ሰማ ሳኦል በውኑ ይወርዳልን? የእስራኤል አምላክ አቤቱ፥ እንድትነግረኝ እለምንሃለሁ አለ። እግዚአብሔርም። ይወርዳል አለ።,ለእመ ይትዐጸውኑ ወይእዜኒ ለእመ ይወርድኑ በከመ ሰምዐ ገብርከ እግዚኦ አምላከ እስራኤል አይድዖ ለገብርከ ወይቤ እግዚአብሔር ይትዐጸው ።,"Will the men of Keilah deliver me up into his hand? will Saul come down, as thy servant hath heard? O LORD God of Israel, I beseech thee, tell thy servant. And the LORD said, He will come down." +ዳዊትም። የቅዒላ ሰዎች እኔንና ሰዎቼን በሳኦል እጅ አሳልፈው ይሰጡናልን? አለ። እግዚአብሔርም። አሳልፈው ይሰጡአችኋል ብሎ ተናገረ።,ወተንሥአ ዳዊት ወዕደው ኦለ ምስሌሁ ፬፻ወወፅኡ ምስሌሁ እምቄዐላ ወይተልውዎ ኀበ ሖረ ወአይድዕዎ ለሳኦል ከመ ወፅአ ዳዊት እምነ ቄዐላ ወኀለፈ ።,"Then said David, Will the men of Keilah deliver me and my men into the hand of Saul? And the LORD said, They will deliver thee up." +ዳዊትና ስድስት መቶ የሚሆኑ ሰዎችም ተነሥተው ከቅዒላ ወጡ፥ መሄድም ወደሚችሉበት ሄዱ። ሳኦልም ዳዊት ከቅዒላ እንደ ሸሸ ሰማ፤ ስለዚህም ከመውጣት ቀረ።,ወነበረ ዳዊት ውስተ ገዳም ዘማሴሬት ውስተ መጽብብ ወነበረ ውስተ ገዳም ውስተ ደብረ ዚፋ ውስተ ደብረ አውክሞዴስ ወየኀሥሦ ሳኦል በኵሉ መዋዕል ወኢያገብኦ እግዚአብሔር ውስተ እዴሁ ።,"Then David and his men, which were about six hundred, arose and departed out of Keilah, and went whithersoever they could go. And it was told Saul that David was escaped from Keilah; and he forbare to go forth." +ዳዊትም በምድረ በዳ በአምባ ውስጥ ይኖር ነበር፥ ከዚፍ ምድረ በዳም ባለው በተራራማው አገር ተቀመጠ፤ ሳኦልም ሁልጊዜ ይፈልገው ነበር፥ እግዚአብሔር ግን በእጁ አሳልፎ አልሰጠውም።,ወአእመረ ዳዊት ከመ ይመጽእ ሳኦል ይኅሥሦ ለዳዊት ወዳዊትሰ ሀለወ ውስተ አውክሞዴስ ውስተ ዚፋ ዘቄኔ ።,"And David abode in the wilderness in strong holds, and remained in a mountain in the wilderness of Ziph. And Saul sought him every day, but God delivered him not into his hand." +ዳዊትም ሳኦል ነፍሱን ሊፈልግ እንደ ወጣ አየ፤ ዳዊትም በዚፍ ምድረ በዳ በጥሻው ውስጥ ይኖር ነበር።,ወተንሥአ ዮናታን ወልደ ሳኦል ወሖረ ኀበ ዳዊት ውስተ ቄኔ ወአጽንዖ እደዊሁ በእግዚአብሔር ።,And David saw that Saul was come out to seek his life: and David was in the wilderness of Ziph in a wood. +የሳኦልም ልጅ ዮናታን ተነሥቶ ወደ ዳዊት ወደ ጥሻው ስጥ ሄደ፤ እጁንም በእግዚአብሔር አጽንቶ።,ወይቤሎ ኢትፍራህ እስመ ኢትረክበከ እዴሁ ለአቡየ ሳኦል ወአንተ ትነግሥ ላዕለ እስራኤል ወአነ እከውን ዘእምታሕቴከ ወሳኦልኒ አቡየ አእመረ ከመ ከመዝ ወከመ ተማሐልነ ክልኤነ በቅድመ እግዚአብሔር ፤ ወነበረ ዳዊት በቄኔ ወዮናታንሰ አተወ ቤቶ ።,"And Jonathan Saul's son arose, and went to David into the wood, and strengthened his hand in God." +የአባቴ የሳኦል እጅ አታገኝህምና አትፍራ፤ አንተም በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆናለህ፥ እኔም ከአንተ በታች ሁለተኛ እሆናለሁ፤ ይህን ደግሞ አባቴ ሳኦል ያውቃል አለው።,ወዐርጉ ሰብእ ዚፋውያን እምነ አውክሞዴስ ኀበ ሳኦል ውስተ ወግር ወይቤልዎ ነዋ ዳዊት ኀቤነ ይትኀባእ ሀሎ ውስተ ሜስራ ውስተ መጽብብ ውስተ ቄኔ ወውስተ ወግር ዘኤኬላ ።,"And he said unto him, Fear not: for the hand of Saul my father shall not find thee; and thou shalt be king over Israel, and I shall be next unto thee; and that also Saul my father knoweth." +ሁለቱም በእግዚአብሔር ፊት ቃል ኪዳን አደረጉ፤ ዳዊትም በጥሻው ውስጥ ተቀመጠ፥ ዮናታንም ወደ ቤቱ ሄደ።,ዘእምየማነ ኢያኤም ።,"And they two made a covenant before the LORD: and David abode in the wood, and Jonathan went to his house." +የዚፍ ሰዎችም ወደ ሳኦል ወደ ጊብዓ መጥተው። እነሆ፥ ዳዊት በየሴሞን ደቡብ በኩል በኤኬላ ኮረብታ ላይ በጥሻ ውስጥ ባሉት አምባዎች በእኛ ዘንድ ተሸሽጎ የለምን?,ወይእዜኒ ለእመ ትፈቅድ ንጉሥ ትረድ ረድ ኀቤነ እስመ ዐጸዎ ውስተ እደንጉሥ ።,"Then came up the Ziphites to Saul to Gibeah, saying, Doth not David hide himself with us in strong holds in the wood, in the hill of Hachilah, which is on the south of Jeshimon?" +አሁንም፥ ንጉሥ ሆይ፥ ትወርድ ዘንድ ነፍስህ እንደ ወደደች ውረድ፤ በንጉሡም እጅ እርሱን አሳልፎ ለመስጠት እኛ አለን አሉት።,ወይቤሎሙ ሳኦል ቡሩካን አንትሙ ለእግዚአብሔር እስመ አሠነይክሙ ላዕሌየ ።,"Now therefore, O king, come down according to all the desire of thy soul to come down; and our part shall be to deliver him into the king's hand." +ሳኦልም አለ። እናንተ ስለ እኔ አዝናችኋልና ከእግዚአብሔር ዘንድ የተባረካችሁ ሁኑ፤,ሖሩ ወዓዲ አስተዳልዉ ወአእምሩ መካኖ ፍጡነ ኀበ ሀሎ ህየ ዘ���ቤሉ ከመ ኢይትጓሕለውክሙ ።,"And Saul said, Blessed be ye of the LORD; for ye have compassion on me." +አሁንም ደግሞ ሂዱ፤ እርሱም እጅግ ተንኰለኛ እንደ ሆነ ሰምቻለሁና አጥብቃችሁ ፈልጉት፥ እግሩም የሚሄድበትን ስፍራ እዩና እወቁ፥ በዚያ ያየውንም ሰው አግኙ።,ወአእምሩ ወርእየክሙ ነሐውር ምስቤክሙ ወለእመ ሀሎ ውስተ ይእቲ ምድር እፈትና በኵሉ አእሳፈ ይሁዳ ።,"Go, I pray you, prepare yet, and know and see his place where his haunt is, and who hath seen him there: for it is told me that he dealeth very subtilly." +እርሱ የሚደበቅበትንና የሚሸሸግበትን ስፍራ እዩና እወቁ፥ በእርግጥም ወደ እኔ ተመለሱ፥ እኔም ከእናንተ ጋር እሄዳለሁ፤ በምድርም ውስጥ ቢሸሸግ በይሁዳ አእላፋት ሁሉ መካከል እፈልገዋለሁ።,ወተንሥኡ ሰብአ ዚፋውያን ወሖሩ እምቅድሜሁ ለሳኦል ወዳዊትሰ ወሰብእ እለ ምስሌሁ ሀለዉ ውስተ ገዳም ዘማኦን እመንገለ የማኑ ለኢያሴም ወፍና ሰርክ ውእቱ ።,"See therefore, and take knowledge of all the lurking places where he hideth himself, and come ye again to me with the certainty, and I will go with you: and it shall come to pass, if he be in the land, that I will search him out throughout all the thousands of Judah." +እነዚያም ተነሥተው ከሳኦል በፊት ወደዚፍ ሄዱ፤ ዳዊትና ሰዎቹ ግን በየሴሞን ደቡብ በኩል በዓረባ በማዖን ምድረ በዳ ነበሩ።,ወሖሩ ሳኦል ወሰብኡ ይኅሥሥዎ ኦፍአ ወአይድዕዎ ለዳዊት ወወረደ ውስተ ኰኵሕ ዘውስተ ገዳም ዘማኦን ወሰምዐ ሳኦል ወዴገኖ ወተለዎ ለዳዊት ውስተ ገዳም ዘማኦን ።,"And they arose, and went to Ziph before Saul: but David and his men were in the wilderness of Maon, in the plain on the south of Jeshimon." +ሳኦልና ሰዎቹም ሊፈልጉት ሄዱ፤ ዳዊትም በሰማ ጊዜ ወደ ዓለቱ ወርዶ በማዖን ምድረ በዳ ተቀመጠ፤ ሳኦልም ያንን በሰማ ጊዜ ዳዊትን በማዖን ምድረ በዳ አሳደደው።,ወሖሩ ሳኦል ወሰብእ እለ ምስሌሁ እምአሐዱ ገቦሁ ለውእቱ ደብር ወዳዊትሰ ወሰብእ እለ ምስሌሁ ሀለዉ እንተ ካልእ ገቦሁ ለውእቱ ደብር ወዳዊትሰ የሐውር ጽምሚተ እምገጾ ሳኦል ወሳኦልሰ ወሰብኡ ፀብእዎሙ ለዳዊት ወለሰብእ እለ ምስሌሁ ከመ የአኀዝዎሙ ።,"Saul also and his men went to seek him. And they told David: wherefore he came down into a rock, and abode in the wilderness of Maon. And when Saul heard that, he pursued after David in the wilderness of Maon." +ሳኦልም በተራራው በአንድ ወገን ሄደ፥ ዳዊትና ሰዎቹም በተራራው በሌላው ወገን ሄዱ። ሳኦልና ሰዎቹም ዳዊትንና ሰዎቹን ለመያዝ ከብበዋቸው ነበርና ዳዊት ከሳኦል ፊት ያመልጥ ዘንድ ፈጠነ።,ወመጽአ ዜና ኀበ ሳኦል ወይቤልዎ አፍጥንአ ወነዓአ እስመ ወረዱአ ኢሎፍሊአ ውስተ ብሔርአ ።,"And Saul went on this side of the mountain, and David and his men on that side of the mountain: and David made haste to get away for fear of Saul; for Saul and his men compassed David and his men round about to take them." +ወደ ሳኦልም መልእክተኛ መጥቶ። ፍልስጥኤማውያን አገሩን ወርረውታልና ፈጥነህ ና አለው።,ወተመይጠ ሳኦል ወኀደገ ዴግኖቶ ለዳዊት ወሖረ ወተቀበሎሙ ለኢሎፍሊ ወበበይነ ዝንቱ ተሰምየ ስሙ ለውእቱ መካን ኰኵሐ መክፈልት ።,"But there came a messenger unto Saul, saying, Haste thee, and come; for the Philistines have invaded the land." +የቂርያትይዓሪም ሰዎችም መጥተው የእግዚአብሔርን ታቦት አወጡ፥ በኮረብታውም ላይ ወዳለው ወደ አሚናዳብ ቤት አገቡት፤ የእግዚአብሔርም ታቦት እንዲጠብቅ ልጁን አልዓዛርን ቀደሱት።,ወመጽኡ ሰብአ ቀርያተ ያርም ወነሥእዋ ለታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወወሰድዋ ቤተ አሚናዳብ ዘውስተ ወግር ወቀብእዎ ለአልዓዘር ከመ ይዕቀባ ለታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ።,"And the men of Kirjathjearim came, and fetched up the ark of the LORD, and brought it into the house of Abinadab in the hill, and sanctified Eleazar his son to keep the ark of the LORD." +ታቦቱም በቂርያትይዓሪም ከተቀመጠበት ቀን ጀምሮ ወራቱ ረዘመ፥ ሀያ ዓመትም ሆነ፤ የእስራኤልም ቤት ሁሉ አዝኖ እግዚአብሔርን ተከተለ።,ወእምዝ እምድኅረ ነበረት ታቦት ውስተ ቀርያተ ያርም ወኮነ ብዙኀ መዋዕስ ወአከለ ፳ዓመተ ወተመይጠ ኵሉ ቤተ እስራኤል ድኅሬሁ ለእግዚአብሔር ።,"And it came to pass, while the ark abode in Kirjathjearim, that the time was long; for it was twenty years: and all the house of Israel lamented after the LORD." +ሳሙኤልም የእስራኤልን ቤት ሁሉ። በሙሉ ልባችሁ ወደ እግዚአብሔር ከተመለሳችሁ እንግዶችን አማልክትና አስታሮትን ከመካከላችሁ አርቁ፥ ልባችሁንም ወደ እግዚአብሔር አቅኑ፥ እርሱንም ብቻ አምልኩ፤ ከፍልስጥኤማውያንም እጅ ያድናችኋል ብሎ ተናገራቸው።,ወይቤሎሙ ሳሙኤል ለኵሉ ቤተ እስራኤል እንዘ ይብል ለእመ በኵሉ ልብክሙ ገባእክሙ ኀበ እግዚአብሔር አንትሙ አሰስሉ እምነ ማእከሌክሙ አማልክት ነኪር ወአምሳሊሆሙ ወአስተዳልዉ ልበክሙ ኀበ እግዚአብሔር ወተቀነዩ ሎቱ ለባሕቲቱ ወያድኅነክሙ እምነ እዴሆሙ ለኢሎፍሊ ።,"And Samuel spake unto all the house of Israel, saying, If ye do return unto the LORD with all your hearts, then put away the strange gods and Ashtaroth from among you, and prepare your hearts unto the LORD, and serve him only: and he will deliver you out of the hand of the Philistines." +የእስራኤልም ልጆች በኣሊምንና አስታሮትን አራቁ፥ እግዚአብሔርንም ብቻ አመለኩ።,ወአሰሰሉ ደቂቀ እስራኤል አማልክት በዓሊም ወአምሳላተ ዘአስጣሮት ወተቀንዩ ለእግዚአብሔር ለባሕቲቱ ።,"Then the children of Israel did put away Baalim and Ashtaroth, and served the LORD only." +ሳሙኤልም። እስራኤልን ሁሉ ወደ ምጽጳ ሰብስቡ፥ ስለ እናንተም ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ አለ።,ወይቤሎሙ ሳሙኤል አስተጋብእዎሙ ለኵሉ እስራኤል ውስተ መሴፋ ወእጼሊ ኀበ እግዚአብሔር በእንቲአክሙ ።,"And Samuel said, Gather all Israel to Mizpeh, and I will pray for you unto the LORD." +ወደ ምጽጳም ተሰበሰቡ፤ ውኃም ቀድተው በእግዚአብሔር ፊት አፈሰሱ፥ በዚያም ቀን ጾሙ፥ በዚያም። እግዚአብሔርን በድለናል አሉ። ሳሙኤልም በእስራኤል ልጆች ላይ በምጽጳ ፈረደ።,ወተጋብኡ ውስተ መሴፋ ወአምጽኡ ማየ ወከዐዉ ቅድመ እግዚአብሔር ውስተ ምድር ወጾሙ ይእተ አሚረ ወይቤሉ አበስነ ቅድመ እግዚአብሔር ወኰነኖሙ ሳሙኤል ለደቂቀ እስራኤል በመሴፋ ።,"And they gathered together to Mizpeh, and drew water, and poured it out before the LORD, and fasted on that day, and said there, We have sinned against the LORD. And Samuel judged the children of Israel in Mizpeh." +ፍልስጥኤማውያንም የእስራኤል ልጆች ወደ ምጽጳ እንደ ተሰበሰቡ በሰሙ ጊዜ የፍልስጥኤማውያን አለቆች በእስራኤል ላይ ወጡ፤ የእስራኤልም ልጆች ሰምተው ፍልስጥኤማውያንን ፈሩ።,ወሰምዑ ኢሎፍሊ ከመ ተጋብኡ ደቂቀ እስራኤል ኵሎሙ ውስተ መሴፋ ወዐርጉ መሳፍንተ ኢሎፍሊ ላዕስ እስራኤል ወሶበ ሰምዑ ደቂቅ እስራኤል ፈርሁ እምቅድመ ገጾመ ለኢሎፍሊ ።,"And when the Philistines heard that the children of Israel were gathered together to Mizpeh, the lords of the Philistines went up against Israel. And when the children of Israel heard it, they were afraid of the Philistines." +የእስራኤልም ልጆች ሳሙኤልን። ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነን ዘንድ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ትጸልይልን ዘንድ አትታክት አሉት።,ወይቤልዎ ደቂቀ እስራኤል ለሳሙኤል ኢታርምም በእንቲአነ ወጽራኅ ኀበ እግዚአብሔር አምላክከ ወያድኅነነ እምነ እዴሆሙ ስኢሎፍሊ ።,"And the children of Israel said to Samuel, Cease not to cry unto the LORD our God for us, that he will save us out of the hand of the Philistines." +ሳሙኤልም አንድ የሚጠባ የበግ ጠቦት ወስዶ ለእግዚአብሔር ፈጽሞ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጎ አቀረበው፤ ሳሙኤልም ስለ እስራኤል ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፥ እግዚአብሔርም ሰማው።,ወነሥአ ሳሙኤል መሐስዐ በግዕ አሐደ ወገብሮ መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ምስለ ኵሉ ሕዝብ ወጸርኀ ሳሙኤል ኀበ እግዚአብሔር በእንተ እስራኤል ወሰምዖ እግዚአብሔር ።,"And Samuel took a sucking lamb, and offered it for a burnt offering wholly unto the LORD: and Samuel cried unto the LORD for Israel; and the LORD heard him." +ሳሙኤልም የሚቃጠለውን መሥዋዕት ሲያሳርግ ፍልስጥኤማውያን ከእስራኤል ጋር ሊዋጉ ቀረቡ፤ እግዚአብሔርም በዚያች ቀን በፍልስጥኤማውያን ላይ ታላቅ ነጐድጓድ አንጐደጐደ፥ አስደነገጣቸውም በእስራኤልም ፊት ድል ተመቱ።,ወእንዘ ሀሎ ሳሙኤል ይገብር መሥዋዕተ ተኣኀዝዎሙ ኢሎፍሊ ለእስራኤል ይትቃተልዎሙ ወአንጐድጐደ እግዚአብሔር በጸዓዕ በዐቢይ ቃል ላዕለ ኢሎፍሊ በይእቲ ዕለት ወደንገፁ ወወድቁ ቅድመ እስራኤል ።,"And as Samuel was offering up the burnt offering, the Philistines drew near to battle against Israel: but the LORD thundered with a great thunder on that day upon the Philistines, and discomfited them; and they were smitten before Israel." +የእስራኤልም ሰዎች ከምጽጳ ወጡ፥ ፍልስጥኤማውያንንም አሳደዱ፤ በቤትካር ታችም እስኪደርሱ ድረስ መቱአቸው።,ወወፅኡ እስራኤል ውስተ መሴፋ ወዴገንዎሙ ለኢሎፍሊ ወቀተልዎሙ እስከ መትሕተ ቤኮር ።,"And the men of Israel went out of Mizpeh, and pursued the Philistines, and smote them, until they came under Bethcar." +ሳሙኤልም አንድ ድንጋይ ወስዶ በምጽጳና በሼን መካከል አኖረው፤ ስሙንም። እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶናል ሲል አቤንኤዘር ብሎ ጠራው።,ወነሥአ ሳሙኤል እብነ አሐተ ወአቀማ ማእከለ ብሉይ ወሰመያ አቤኔዜር እብነ ረድኤት ብሂል ወይቤ እስክ ዝየ ረድአነ እግዚአብሔር ።,"Then Samuel took a stone, and set it between Mizpeh and Shen, and called the name of it Ebenezer, saying, Hitherto hath the LORD helped us." +ፍልስጥኤማውያንም ተዋረዱ፥ ዳግመኛም ከዚያ ወዲያ ወደ እስራኤል ድንበር አልወጡም፤ በሳሙኤል ዕድሜ ሁሉ የእግዚአብሔር እጅ በፍልስጥኤማውያን ላይ ነበረች።,ወአሕመሞሙ እግዚአብሔር ለኢሎፍሊ ወኢደገሙ እንከ በዊኦተ ውስተ ደወሎሙ ለእስራኤል ወኮነት እዴሁ ለእግዚአብሔር ላዕለ ኢሎፍሊ በኵሉ መዋዕሊሁ ለሳሙኤል ።,"So the Philistines were subdued, and they came no more into the coast of Israel: and the hand of the LORD was against the Philistines all the days of Samuel." +ፍልስጥኤማውያንም ከአስቀሎና ጀምሮ እስከ ጌት ድረስ ከእስራኤል የወሰዱአቸው ከተሞች ለእስራኤል ተመለሱ፤ እስራኤልም ድንበሩን ከፍልስጥኤማውያን እጅ አዳነ። በእስራኤልና በአሞራውያንም መካከል ዕርቅ ነበረ።,ወገብኣ እልክቱሂ አህጉር እለ ነሥኡ ኢሎፍሊ እምኔሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ወአስተጋብእዎን እስራኤል እምነ አስቃሎና እስከ ጌት ወአስተጋብኡ ደወሎሙ እስራኤል እምነ ኢሎፍሊ ወሰላም ውእቱ ማእከለ አሞሬዎን ወማእከለ እስራኤል ።,"And the cities which the Philistines had taken from Israel were restored to Israel, from Ekron even unto Gath; and the coasts thereof did Israel deliver out of the hands of the Philistines. And there was peace between Israel and the Amorites." +ሳሙኤልም በዕድሜው ሁሉ በእስራኤል ላይ ይፈርድ ነበር።,ወኰነኖሙ ሳሙኤል ለእስራኤል በኵሉ መዋዕሊሁ ዘሐይወ ።,And Samuel judged Israel all the days of his life. +በየዓመቱም ወደ ቤቴል ወደ ጌልገላ ወደ ምጽጳም ይዞር ነበር፤ በእነዚያም ስፍራዎች ሁሉ በእስራኤል ላይ ይፈርድ ነበር።,ወየሐውር በበዓመት ወየዐውድ ቤቴል ወገልገላ ወመሴፋ ወይኴንኖሙ ለእስራኤል ለኵሎሙ እሉ ቅዱሳን ።,"And he went from year to year in circuit to Bethel, and Gilgal, and Mizpeh, and judged Israel in all those places." +ቤቱም በዚያ ነበረና ወደ አርማቴም ይመለስ ነበር፤ በዚያም በእስራኤል ላይ ይፈርድ ነበር፥ በዚያም ለእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ።,ወምእታዉሰ አርማቴም እስመ ህየ ቤቱ ወበህየኒ ይኴንኖሙ ለእስራኤል ወነደቀ ህየ ምሥዋፀ ለእግዚአብሔር ።,And his return was to Ramah; for there was his house; and there he judged Israel; and there he built an altar unto the LORD. +የእግዚአብሔር ታቦት በፍልስጥኤማውያን አገር ሰባት ወር ተቀመጠ።,ወነበረት ታቦት ውስተ ገዳም ሰብዐተ አውራኀ ወአውፅአት ምድሮሙ ��ናጹተ ።,And the ark of the LORD was in the country of the Philistines seven months. +ፍልስጥኤማውያንም ካህናትንና ምዋርተኞችን ጠርተው። በእግዚአብሔር ታቦት ላይ ምን እናድርግ? ወደ ስፍራውስ በምን እንስደደው? አስታውቁን አሉ።,ወጸውዕዎሙ ኢሎፍሊ ለማርያን ወለሰብአ መቅስም ወለሰብአ ሥራይ ወይቤልዎሙ ምንተ ንሬስያ ለታቦተ እግዚአብሔር አይድዑነ ወበምንት ንፌንዋ ውስተ መካና ።,"And the Philistines called for the priests and the diviners, saying, What shall we do to the ark of the LORD? tell us wherewith we shall send it to his place." +እነርሱም። የእስራኤልን አምላክ ታቦት ብትሰድዱ የበደል መሥዋዕት መልሱለት እንጂ ባዶውን አትስደዱት፥ የዚያን ጊዜም ትፈወሳላችሁ፤ እጁም ከእናንተ አለመራቁ ስለ ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ አሉ።,ወይቤልዎሙ ፈንውዋ ለታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ወኢትፈንውዋ ዕራቃ አላ ሀብዋ ሞጻ በእንተ ዘአሕመምክምዋ ወውእተ ጊዜ ይሣሀለክሙ ወይሰሪ ለክሙ ወእመ አኮሰ ኢተኀድግ እዴሁ እምላዕሌክሙ ።,"And they said, If ye send away the ark of the God of Israel, send it not empty; but in any wise return him a trespass offering: then ye shall be healed, and it shall be known to you why his hand is not removed from you." +እነርሱም። ስለ በደል መሥዋዕት የምንመልስለት ምንድር ነው? አሉ። እነርሱም እንዲህ አሉ። እናንተንና አለቆቻችሁን ያገኘች መቅሠፍት አንዲት ናትና እንደ ፍልስጥኤማውያን አለቆች ቍጥር አምስት የወርቅ እባጮች አምስትም የወርቅ አይጦች አቅርቡ።,ወይቤልዎሙ ምንት ሞጻ ዘንሁብ ወይቤልዎሙ በኍልቈ ምስፍናሆሙ ለኢሎፍሊ ኀምስተ ምስለ ነፍስትክሙ ኀበ ተቀሠፍክሙ እስመ ኀጢአት ላዕሌክሙ ወላዕለ መላእክቲክሙ ወላዕለ ሕዝብክሙ ።,"Then said they, What shall be the trespass offering which we shall return to him? They answered, Five golden emerods, and five golden mice, according to the number of the lords of the Philistines: for one plague was on you all, and on your lords." +የእባጫችሁንም ምሳሌ፥ ምድራችሁንም የሚያጠፋአትን የአይጦችን ምሳሌ አድርጋችሁ ለእስራኤል አምላክ ክብርን ስጡ፤ እጁን ከእናንተና ከአማልክቶቻችሁ ከምድራችሁም ምናልባት ያቀልል ይሆናል።,ወአናጹተ ዘወርቅ ምስለ አናጹቲክሙ እለ አማሰንዋ ለምድርክሙ ወሰብሕዎ ለእግዚአብሔር ከመ ያቅልል አዴሁ እምላዕሌክሙ ወእምአማልክቲክሙ ወእምድርክሙ ።,"Wherefore ye shall make images of your emerods, and images of your mice that mar the land; and ye shall give glory unto the God of Israel: peradventure he will lighten his hand from off you, and from off your gods, and from off your land." +ግብጻውያንና ፈርዖንም ልባቸውን እንዳጸኑ ልባችሁን ለምን ታጸናላችሁ? እግዚአብሔር ኃይሉን ካደረገባቸው በኋላ ያወጡአቸው አይደሉምን?,ወለምንት ታከብዱ ልበክሙ ከመ አክበዱ ግብጽ ወፈርዖን ልቦሙ ፤ አኮኑ ሶበ ተሣለቀ ላዕሌሆሙ ፈነዎሙ ወሖሩ ።,"Wherefore then do ye harden your hearts, as the Egyptians and Pharaoh hardened their hearts? when he had wrought wonderfully among them, did they not let the people go, and they departed?" +እነርሱም አልሄዱምን? አሁንም ወስዳችሁ አንዲት ሰረገላ ሥሩ፤ የሚያጠቡም፥ ቀንበር ያልተጫነባቸውን ሁለት ላሞች በሰረገላ ጥመዱአቸው፥ እንቦሶቻቸውንም ለይታችሁ ወደ ቤት መልሱአቸው።,ወይእዜኒ ንሥኡ ወግበሩ ሰረገላ ሐዲሰ ወክልኤ እጐላተ እለ ተበኵራ ዘእንበለ እገሙሊሆን ወይስሕባ እጐላት ውስተ ሰረገላ ወአሰስሉ እጐሊሆን እምድኅሬሆን ወአንብሩ ውስተ ቤት ።,"Now therefore make a new cart, and take two milch kine, on which there hath come no yoke, and tie the kine to the cart, and bring their calves home from them:" +የእግዚአብሔርንም ታቦት ወስዳችሁ በሰረገላው ላይ አኑሩት፤ ስለ በደልም መሥዋዕት ያቀረባችሁትን የወርቁን ዕቃ በሣጥን ውስጥ አድርጋችሁ በታቦቱ አጠገብ አኑሩት፤ ይሄድም ዘንድ ስደዱት።,ወንሥኡ ታቦተ ወአንብርዋ ውስተ ውእቱ ሰረገላ ወዝክተኒ ንዋየ ወርቅ ዘትሁብዋ ሞጻ ወሥርዑ ሥርዐተ ቤርሴክታን በገቦሃ ወፈንውዋ ትእቱ ።,"And take the ark of the LORD, and lay it upon the cart; and put the jewels of gold, which ye return him for a trespass offering, in a coffer by the side thereof; and send it away, that it may go." +ተመልከቱም በድንበሩም መንገድ ወደ ቤትሳሚስ ቢወጣ ይህን እጅግ ክፉ ነገር ያደረገብን እግዚአብሔር ነው፤ አለዚያም እንዲያው መጥቶብናል እንጂ የመታን የእርሱ እጅ እንዳልሆነ እናውቃለን።,ወትሬእዩ ፍኖተ ደወል ኀበ ተሐሡር ወለእመ መንገስ ቤተ ሳሚስ ውእቱ ገብረ ላዕሌክሙ ዘንተ ዐቢየ ወለእመ ኢኮነት እዴሁ እንተ ረከበተነ ወበከ ተስሕትነ ።,"And see, if it goeth up by the way of his own coast to Bethshemesh, then he hath done us this great evil: but if not, then we shall know that it is not his hand that smote us: it was a chance that happened to us." +ሰዎቹም እንዲሁ አደረጉ፤ የሚያጠቡትን ሁለቱን ላሞች ወሰዱ፥ በሰረገላም ጠመዱአቸው፥ እንቦሶቻቸውንም በቤት ዘጉባቸው፤,ወገብሩ ኢሎፍሊ ከማሁ ወነሥኡ ክልኤ እጐላተ እለ ተበኵራ ወሰሐባ ክልኤቲ እጐላት እለ ተበኵራ ወዐፀዉ እጐሊሆን ውስተ ቤት ።,"And the men did so; and took two milch kine, and tied them to the cart, and shut up their calves at home:" +የእግዚአብሔርም ታቦት፥ የወርቁ አይጦችና የእባጮቻቸው ምሳሌ ያሉበትንም ሣጥን በሰረገላው ላይ ጫኑ።,ወአንበርዋ ውስተ ውእቱ ሰረገላ ወአፍቃደ አርጋብ ወአናጹተ ዘወርቅ ።,"And they laid the ark of the LORD upon the cart, and the coffer with the mice of gold and the images of their emerods." +ላሞችም ወደ ቤትሳሚስ ወደሚወስደው መንገድ አቅንተው እምቧ እያሉ በጎዳናው ላይ ሄዱ፥ ወደ ቀኝም ወደ ግራም አላሉም፤ የፍልስጥኤማውያንም አለቆች እስከ ቤትሳሚስ ዳርቻ ድረስ በኋላ በኋላቸው ይሄዱ ነበር።,ወአርትዓ ሐዊረ እማንቱ እጐላት ውስተ ፍኖት ዘቤተ ሳሚስ ወሖራ ውስተ መጽያሕት ወኢተግሕሣ ኢለየማን ወኢለፀጋም ወተለውዋ መሳፍንተ ኢሎፍሊ ወሖሩ እስከ ደወለ ቤተ ሳሚስ ።,"And the kine took the straight way to the way of Bethshemesh, and went along the highway, lowing as they went, and turned not aside to the right hand or to the left; and the lords of the Philistines went after them unto the border of Bethshemesh." +የቤትሳሚስ ሰዎችም በሸለቆው ውስጥ ስንዴ ያጭዱ ነበር፤ ዓይናቸውንም ከፍ አድርገው ታቦቱን አዩ፥ በማየታቸውም ደስ አላቸው።,ወሰብአ ቤተ ሳሚስሰ የዐፅዱ ስርናየ በውስተ ገራውህ ወሶበ አልዐሉ አዕይንቲሆሙ ወርእይዋ ለታቦተ እግዚአብሔር ወተፈሥሑ ወተቀበልዋ ።,"And they of Bethshemesh were reaping their wheat harvest in the valley: and they lifted up their eyes, and saw the ark, and rejoiced to see it." +ሰረገላውም ወደ ቤትሳሚሳዊው ወደ ኢያሱ እርሻ መጣ፥ ታላቅም ድንጋይ በነበረበት በዚያ ቆመ፤ የሰረገላውንም እንጨት ፈልጠው ላሞቹን ለእግዚአብሔር ለሚቃጠል መሥዋዕት አቀረቡ።,ወቦአ ዝክቱ ሰረገላ ውስተ ገራህተ አሤ ዕ ዘቤተ ሳሚስ ወአቆሙ ህየ እብነ ዐቢየ ወሠፀሩ ዕፀዊሁ ለውእቱ ሰረገላ ወገብርዎን መሥዋዕተ ለእግዚአብሔር ለእልክቱ እጐላት ።,"And the cart came into the field of Joshua, a Bethshemite, and stood there, where there was a great stone: and they clave the wood of the cart, and offered the kine a burnt offering unto the LORD." +ሌዋውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት፥ ከእርሱ ጋር የነበረውንም የወርቅ ዕቃ ያለበትን ሣጥን አወረዱ፥ በታላቁም ድንጋይ ላይ አኖሩት፤ በዚያም ቀን የቤትሳሚስ ሰዎች ለእግዚአብሔር የሚቃጠለውን መሥዋዕት አቀረቡ፥ መሥዋዕትንም ሠዉ።,ወሌዋውያን ወሰድዋ ለይእቲ ታቦተ እግዚአብሔር ወተሜርገብ ዘምስሌሃ ወንዋየ ወርቅ ዘኀቤሃ ወአንበሩ ውስተ ውእቱ እብን ዐቢይ ወሰብአ ቤተ ሳሚስ አብኡ መሥዋዕተ ወቍርባነ ለእግዚአብሔር ይእተ አሚረ ።,"And the Levites took down the ark of the LORD, and the coffer that was with it, wherein the jewels of gold were, and put them on the great stone: and the men of Bethshemesh offered burnt offerings and sacrificed sacrifices the same day unto the LORD." +ፍልስጥኤማውያንም አምስቱ አለቆች ባዩት ጊዜ በዚያው ቀን ወደ አስቀሎና ተመለሱ።,ወርእዩ እልክቱ ኀምስቱ መሳፍንት ዘኢሎፍሊ ወተመይጡ ውስተ አስቃሎና በይእቲ ዕለት ።,"And when the five lords of the Philistines had seen it, they returned to Ekron the same day." +ፍልስጥኤማውያን ስለ በደል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር ያቀረቡአቸው የወርቅ እባጮች እነዚህ ናቸው፤ አንዲቱ ለአዛጦን፥ አንዲቱም ለጋዛ፥ አንዲቱም ለአስቀሎና፥ አንዲቱ ለጌት፥,ወዝንቱ ምስሌነፍስቶሙ ዘወርቅ ዘወሀቡ ኢሎፍሊ ሞጻ ለእግዚአብሔር ፤ ዘአዛጦን አሐቲ ወዘጌት አሐቲ ወዘአቃሮን አሐቲ ወዘጋዛ አሐቲ ወዘአስቃሎና አሐቲ ።,"And these are the golden emerods which the Philistines returned for a trespass offering unto the LORD; for Ashdod one, for Gaza one, for Askelon one, for Gath one, for Ekron one;" +አንዲቱ ለአቃሮን የወርቁም አይጦች ቍጥር ለአምስቱ የፍልስጥኤማውያን አለቆች እንደ ነበሩት ከተሞች ሁሉ ቍጥር እንዲሁ ነበረ፤ እነርሱም እስከ ታላቁ ድንጋይ የሚደርሱ ከተሞችና መንደሮች ናቸው። በዚህም ድንጋይ ላይ የእግዚአብሔርን ታቦት አስቀመጡ፥ ድንጋዩም እስከ ዛሬ ድረስ በቤትሳሚሳዊው በኢያሱ እርሻ አለ።,ወአናጹትኒ ዘወርቅ በኍልቈ ኵሉ አህጉሪሆሙ ለኢሎፍሊ ዘኀምስቱ ምስፍና አምውስተ አህጉር እለ ቦን ቅጽረ እስከ ዐጸደ ፌርዜዎን ወእስከ አብን ዐባይ እንተ ውስቴታ አንበርዋ ህየ ለታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር እንተ ውስተ ገራህቱ ለአሴዕ ዘቤተ ሳሚስ ።,"And the golden mice, according to the number of all the cities of the Philistines belonging to the five lords, both of fenced cities, and of country villages, even unto the great stone of Abel, whereon they set down the ark of the LORD: which stone remaineth unto this day in the field of Joshua, the Bethshemite." +ወደ እግዚአብሔርም ታቦት ውስጥ ተመልክተዋልና የቤትሳሚስን ሰዎች መታ፤ በሕዝቡም ከአምስት ሺህ ሰው ሰባ ሰዎችን መታ፤ እግዚአብሔርም ሕዝቡን በታላቅ ግዳይ ስለ መታ ሕዝቡ አለቀሰ።,ወኢተቀበልዋ ደቂቀ ኢያኮንዩ ምስለ ሰብአ ቤተ ሳሚስ እንዘ ይሬእይዋ ለታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወቀተለ እምውስቴቶሙ ኀምስተ እልፈ ወሰብዓ ብእሴ ወላሐዉ ሕዝብ እስመ ቀተለ እግዚአብሔር እምሕዝብ ዐቢየ ቀትለ ጥቀ ።,"And he smote the men of Bethshemesh, because they had looked into the ark of the LORD, even he smote of the people fifty thousand and threescore and ten men: and the people lamented, because the LORD had smitten many of the people with a great slaughter." +የቤትሳሚስም ሰዎች። በዚህ በቅዱስ አምላክ በእግዚአብሔር ፊት መቆም ማን ይችላል? ከእኛስ ወጥቶ ወደ ማን ይሄዳል? አሉ።,ወይቤሉ ሰብአ ቤተ ሳሚስ መኑ ይክል ኀሊፈ ቅድሜሁ ለዝንቱ ቅዱስ ወኀበ መኑ ተፀርግ ታቦተ እግዚአብሔር እምኀቤነ ።,"And the men of Bethshemesh said, Who is able to stand before this holy LORD God? and to whom shall he go up from us?" +በቂርያትይዓሪምም ወደ ተቀመጡት ሰዎች መልክተኞች ልከው። ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት መልሰዋል፤ ወርዳችሁም ወደ እናንተ አውጡት አሉ።,ወለአኩ ሐዋርያተ ኀበ እለ ይነብሩ ቀርያተ ያርም እንዘ ይብሉ አግብእዋ ኢሎፍሊ ለታቦተ እግዚአብሔር ፤ ረዱአ ወንሥእዋአ ኀቤክሙአ ።,"And they sent messengers to the inhabitants of Kirjathjearim, saying, The Philistines have brought again the ark of the LORD; come ye down, and fetch it up to you." +ዳዊትም ከዚያ ተነሣ ወደ ዓዶላም ዋሻ ኮበለለ፤ ወንድሞቹና የአባቱም ቤተ ሰብ ሁሉ ይህን በሰሙ ጊዜ ወደ እርሱ ወደዚያ ወረዱ።,ወኀለፈ እምህየ ዳዊት ወአምሰጠ ወሖረ ኀበ በአት ዘኤዶላም ወሶበ ሰምዑ አኀዊሁ ወሰብአ ቤተ አቡሁ ወረዱ ኀቤሁ ህየ ።,"David therefore departed thence, and escaped to the cave Adullam: and when his brethren and all his father's house heard it, they went down thither to him." +የተጨነቀውም ሁሉ፥ ብድርም ያለበት ሁሉ፥ የተከፋም ሁሉ ወደ እርሱ ተከማቸ፤ እርሱም በላያቸው አለቃ ሆነ፤ ከእርሱም ጋር አ���ት መቶ የሚያህሉ ሰዎች ነበሩ።,ወአስተጋብአ ኀቤሁ ኵሎ ምንዱበ ወኵሎ ዘይፈዲ ዕዳሁ ወኵሎ ሕዙነ መንፈስ ወሜምዎ መስፍነ ሳዕሌሆሙ ወሀለዉ ምስሌሁ አርባዕቱ ምእት ብእሲ ።,"And every one that was in distress, and every one that was in debt, and every one that was discontented, gathered themselves unto him; and he became a captain over them: and there were with him about four hundred men." +ዳዊትም ከዚያ በሞዓብ ምድር ወዳለችው ወደ ምጽጳ ሄደ፤ የሞዓብንም ንጉሥ። እግዚአብሔር የሚያደርግልኝን እስካውቅ ድረስ አባቴና እናቴ ከአንተ ጋር ይቀመጡ ዘንድ እለምንሃለሁ አለው።,ወሖረ ዳዊት እምህየ ውስተ መሴፋ ዘሞአብ ወይቤሎ ለንጉሠ ሞአብ ኀቤከ ይንበሩ አቡየ ወእምየ እስከ አመ እሬኢ ዘከመ ይገብር እግዚአብሔር ።,"And David went thence to Mizpeh of Moab: and he said unto the king of Moab, Let my father and my mother, I pray thee, come forth, and be with you, till I know what God will do for me." +በሞዓብም ንጉሥ ፊት አመጣቸው፤ ዳዊትም በአምባ ውስጥ በነበረበት ወራት ሁሉ በእርሱ ዘንድ ተቀመጡ።,ወአስተብቍዖ ለንጉሠ ሞአብ ወነበሩ ምስሌሁ ኵሎ መዋዕለ ዘሀሎ ዳዊት ውስተ ቅጽር ።,And he brought them before the king of Moab: and they dwelt with him all the while that David was in the hold. +ነቢዩ ጋድም ዳዊትን። ተነሥተህ ወደ ይሁዳ ምድር ሂድ እንጂ በአምባው ውስጥ አትቀመጥ አለው፤ ዳዊትም ተነሥቶ ወደ ሔሬት ዱር መጣ።,ወይቤሎ ጋድ ነቢይ ለዳዊት ኢትንበር ውስተ ቅጽር ሖር ወባእ ውስተ ይሁዳ ወሖረ ዳዊት ወበጽሐ ወነበረ ውስተ ሀገረ ሰሬሕ ።,"And the prophet Gad said unto David, Abide not in the hold; depart, and get thee into the land of Judah. Then David departed, and came into the forest of Hareth." +ሳኦልም ዳዊትና ከእርሱ ጋር የነበሩት እንደ ተገለጡ ሰማ። ሳኦልም በጊብዓ በአጣጥ ዛፍ በታች በኮረብታው ላይ ተቀምጦ በእጁም ጦር ይዞ ነበር፤ ባሪያዎቹም ሁሉ በአጠገቡ ቆመው ነበር።,ወሰምዐ ሳኦል ከመ ተሰምዐ ኀበ ሀሎ ዳዊት ወሰብእ እለ ምስሌሁ ወሳኦልኒ ሀሎ ይኑበር ውስተ ወግር ኀበ ዐጸደ ወፍር ዘባማ ወኲናት ውስተ እዴሁ ወኵሎሙ ደቁ ይቀውሙ ምስሌሁ ።,"When Saul heard that David was discovered, and the men that were with him, (now Saul abode in Gibeah under a tree in Ramah, having his spear in his hand, and all his servants were standing about him;)" +ሳኦልም በአጠገቡ የቆሙትን ባሪያዎቹን። ብንያማውያን ሆይ፥ እንግዲህ ስሙ፤ በውኑ የእሴይ ልጅ እርሻና የወይን ቦታ ለሁላችሁ ይሰጣችኋልን? ሁላችሁንስ ሻለቆችና የመቶ አለቆች ያደርጋችኋልን?,ወይቤሎሙ ሳኦል ለደቁ እለ ይቀውሙ ምስሌሁ ስምሁ ቤተ ብንያም እሙነኑ ይሁበክሙ ለኵልክሙ ወልደ እሴይ አዕጸደ ወፍር ወአዕጸደ ወይን ወይሠይመክሙ መላእክተ ወመሳፍንተ ፤,"Then Saul said unto his servants that stood about him, Hear now, ye Benjamites; will the son of Jesse give every one of you fields and vineyards, and make you all captains of thousands, and captains of hundreds;" +ሁላችሁ በላዬ ዶልታችሁ ተነሣችሁብኝ፤ ልጄ ከእሴይ ልጅ ጋር ሲማማል ምንም አይገልጥልኝም፤ ከእናንተም አንድ ለእኔ የሚያዝን የለም፥ ዛሬም እንደ ሆነው ሁሉ ልጄ ባሪያዬን እንዲዶልት ሲያስነሣብኝ ማንም አላስታወቀኝም አላቸው።,ከመ ትኅበሩ ላዕሌየ ኵልክሙ ወአልቦ እምኔክሙ ዘያየድዐኒ ከመ ተማሐለ ወልድየ ምስለ ወልደ እሴይ ወአልቦ እምውስቴትክሙ ዘየሐምመኒ ወዘይነግረኒ ከመ አቀሞ ወልድየ ለገብርየ ላዕሌየ ፀርየ እስከ ዛቲ ዕለት ።,"That all of you have conspired against me, and there is none that sheweth me that my son hath made a league with the son of Jesse, and there is none of you that is sorry for me, or sheweth unto me that my son hath stirred up my servant against me, to lie in wait, as at this day?" +በሳኦልም ባሪያዎች አጠገብ የቆመው ኤዶማዊው ዶይቅ መልሶ። የእሴይ ልጅ ወደ ኖብ ወደ አኪጦብ ልጅ ወደ አቢሜሌክ ሲመጣ አይቼዋለሁ።,ወአውሥአ ዶይቅ ሶርያዊ ኖላዌ አብቅሊሁ ለሳኦል ወይቤሎ ርኢክዎ ለወልደ እሴይ መጽአ ውስተ ኖምባ ኀበ አኪሜሌክ ወልደ አኪጦብ ካህን ።,"Then answered Doeg the Edomite, which was set over the servants of Saul, and said, I saw the son of Jesse coming to Nob, to Ahimelech the son of Ahitub." +እግዚአብሔርንም ጠየቀለት፥ ስንቅንም ሰጠው፥ የፍልስጥኤማዊውንም የጎልያድን ሰይፍ ሰጠው አለ።,ወተስእሎ በእንተ እግዚአብሔር ወስንቆኒ ወሀቦ ወሰይፎ ለጎልያድ ኢሎፍላዊ ወሀቦ ።,"And he enquired of the LORD for him, and gave him victuals, and gave him the sword of Goliath the Philistine." +ንጉሡም የአኪጦብን ልጅ ካህኑን አቢሜሌክን በኖብም ያሉትን ካህናት የአባቱን ቤት ሁሉ ልኮ አስጠራቸው፤ ሁላቸውም ወደ ንጉሡ መጡ።,ወለአከ ንጉሥ ይጸውዕዎ ለአኪሜሌክ ወልደ አኪጦብ ወለኵሎሙ ደቂቀ አቡሁ ካህናት እለ ውስተ ኖምባ ወመጽኡ ኵሎሙ ኀበ ንጉሥ ።,"Then the king sent to call Ahimelech the priest, the son of Ahitub, and all his father's house, the priests that were in Nob: and they came all of them to the king." +ሳኦልም። የአኪጦብ ልጅ ሆይ፥ እንግዲህ ስማ አለ፤ እርሱም። እነሆኝ፥ ጌታዬ ሆይ ብሎ መለሰ።,ወይቤሎ ሳኦል ስማዕ ወልደ አኪጦብ ወይቤሎ በል እግዚእየ ።,"And Saul said, Hear now, thou son of Ahitub. And he answered, Here I am, my lord." +ሳኦልም። አንተና የእሴይ ልጅ ለምን ዶለታችሁብኝ? እንጀራና ሰይፍ ሰጠኸው፥ ዛሬም እንደ ተደረገው ጠላት ሆኖ ይነሣብኝ ዘንድ እግዚአብሔርን ስለ እርሱ ጠየቅህለት አለው።,ወይቤሎ ሳኦል ለምንት ኀበርከ ማዕሌተ ላዕሌየ አንተኒ ምስለ ወልደ እሴይ ከመ ተሀቦ ሰይፈ ወኅብስተ ወትስአል ሎቱ ቃለ እግዚአብሔር ወረሰይክምዎ ቀታሌየ እስከ ዮም ።,"And Saul said unto him, Why have ye conspired against me, thou and the son of Jesse, in that thou hast given him bread, and a sword, and hast enquired of God for him, that he should rise against me, to lie in wait, as at this day?" +አቢሜሌክም መልሶ ንጉሡን። ከባሪያዎችህ ሁሉ የታመነ፥ ለንጉሥም አማች የሆነ፥ በትእዛዝህ የሚሄድ፥ በቤትህም የከበረ እንደ ዳዊት ያለ ማን ነው?,ወአውሥአ አሊሜሌክ ለንጉሥ ወይቤሎ መኑ እምውስተ አግብርቲከ ከመ ዳዊት መሃይምን ወሐሙሁ ውእቱ ለንጉሥ ወመልአከ ኵሉ ትእዛዝከ ወክቡር በውስተ ቤትከ ።,"Then Ahimelech answered the king, and said, And who is so faithful among all thy servants as David, which is the king's son in law, and goeth at thy bidding, and is honourable in thine house?" +በውኑ ስለ እርሱ እግዚአብሔርን እጠይቅ ዘንድ ዛሬ ጀመርሁን? ይህ ከእኔ ይራቅ፤ እኔ ባሪያህ ይህን ሁሉ እጅግ ወይም ጥቂት ቢሆን አላውቅምና ንጉሡ እንደዚህ ያለውን ነገር በእኔ በባሪያውና በአባቴ ቤት ሁሉ ላይ አያኑር አለ።,ዮም አእኅዝ እስአል ሎቱ ቃለ እግዚአብሔር ፤ ሐሰ ፤ ኢይረሲ ንጉሥ ላዕለ ገብሩ ዘንተ ነገረ ወላዕለ ኵሉ ቤተ አቡሁ እስመ ኢያእመረ ገብርከ ዘንተ ኵሎ ነገረ ኢንኡሰ ወኢዐቢየ ።,"Did I then begin to enquire of God for him? be it far from me: let not the king impute any thing unto his servant, nor to all the house of my father: for thy servant knew nothing of all this, less or more." +ንጉሡም። አቢሜሌክ ሆይ። አንተና የአባትህ ቤት ሁሉ ፈጽማችሁ ትሞታላችሁ አለ።,ወይቤ ንጉሥ ሳኦል አኪሜሌክ ሞተ ትመውት አንተ ወኵሉ ቤተ አቡከ ።,"And the king said, Thou shalt surely die, Ahimelech, thou, and all thy father's house." +ንጉሡም በዙሪያው የቆሙትን እግረኞች። የእግዚአብሔር ካህናት እጅ ከዳዊት ጋር ነውና፥ ኵብለላውንም ሲያውቁ በጆሮዬ አልገለጡምና ዞራችሁ ግደሉአቸው አላቸው። የንጉሡ ባሪያዎች ግን እጃቸውን በእግዚአብሔር ካህናት ላይ ይዘረጉ ዘንድ እንቢ አሉ።,ወይቤሎሙ ንጉሥ ለእለ ይቀውሙ ኀቤሁ አምጽእዎሙ ወቅትልዎሙ ለካህናተ እግዚአብሔር እስመ ኀብሩ ምስለ ዳዊት ወያአምሩ ከመ ኅጡእ ውእቱ ወኢይነግሩኒ ወኢፈቀዱ ደቀ ንጉሥ ያልዕሉ እዴሆሙ ወየአብሱ ላዕለ ካህናተ እግዚአብሔር ።,"And the king said unto the footmen that stood about him, Turn, and slay the priests of the LORD; because their hand also is with David, and because they knew when he fled, and did not shew it to me. But the servants of the king would not put forth their hand to fall upon the priests of the LORD." +ንጉሡም ዶይቅን። አንተ ዞረህ በካህናቱ ላይ ውደቅባቸው አለው። ኤዶማዊውም ዶይቅ ዞሮ በካህናቱ ላይ ወደቀ፥ በዚያም ቀን የበፍታ ኤፉድ የለበሱትን ሰማንያ አምስት ሰዎች ገደለ።,ወይቤሎ ንጉሥ ለዶይቅ ነዓ አንተ ወቅትሎሙ ለካህናት ወመጽአ ዶይቅ ሶርያዊ ወቀተሎሙ ለካህናተ እግዚአብሔር በይእቲ ዕለት ፫፻ብእሴ ወኀምስቱ ወኵሎሙ እለ ይጸውሩ ኤፉደ ።,"And the king said to Doeg, Turn thou, and fall upon the priests. And Doeg the Edomite turned, and he fell upon the priests, and slew on that day fourscore and five persons that did wear a linen ephod." +የካህናቱም ከተማ ኖብን በሰይፍ ስለት መታ፤ ወንዶችንና ሴቶችንም፥ ብላቴኖችንና ጡት የሚጠቡትን፥ በሬዎችንና አህዮችንም በጎችንም በሰይፍ ስለት ገደለ።,ወኖባማሂ ሀገሮሙ ለካህናት ቀተለ በአፈ ኵናት ዕደዊሆሙ ወአንስቲያሆሙ ወደቂቆሙ ወሕፃናቲሆሙ ወላህሞሙ ወአድጎሙ ወበግዖሙ ።,"And Nob, the city of the priests, smote he with the edge of the sword, both men and women, children and sucklings, and oxen, and asses, and sheep, with the edge of the sword." +ከአኪጦብም ልጅ ከአቢሜሌክ ልጆች ስሙ አብያታር የሚባል አንዱ ልጅ አምልጦ ወደ ዳዊት ሸሸ።,ወአምሰጠ አሐዱ ወልደ አኪሜሌክ ወልደ አኪጦብ ወስሙ አብያታር ወአምሰጠ ወተለዎ ለዳዊት ።,"And one of the sons of Ahimelech the son of Ahitub, named Abiathar, escaped, and fled after David." +አብያታርም ሳኦል የእግዚአብሔርን ካህናት እንደ ፈጀ ለዳዊት ነገረው።,ወአይድዖ አብያታር ለዳዊት ከመ ቀተሎሙ ሳኦል ለካህናተ እግዚአብሔር ።,And Abiathar shewed David that Saul had slain the LORD'S priests. +ዳዊት አብያታርን። ኤዶማዊው ዶይቅ በዚያ መኖሩን ባየሁ ጊዜ። ለሳኦል በእርግጥ ይነግራል ብዬ በዚያው ቀን አውቄዋለሁ፤ ለአባትህ ቤት ነፍስ ሁሉ የጥፋታቸው ምክንያት እኔ ነኝ።,ወይቤ ዳዊት አእመርኩ ይእተ አሚረ ከመ ዶይቅ ሶርያዊ ያየድዖ ለሳኦል ወባሕቱ አነ አበስኩ ላዕለ ነፍሶሙ ለቤተ አቡከ ።,"And David said unto Abiathar, I knew it that day, when Doeg the Edomite was there, that he would surely tell Saul: I have occasioned the death of all the persons of thy father's house." +ነፍሴን የሚፈልግ የአንተን ነፍስ ይፈልጋልና፥ ከእኔም ጋር ተጠብቀህ ትኖራለህና በእኔ ዘንድ ተቀመጥ፥ አትፍራ አለው።,ንበር እንከሰ ምስሌየ ወኢትፍራህ እስመ ኀበ ተኀሠሥኩ መካነ ለነፍስየ አኀሥሥ ለነፍስከኒ እስመ ማሕፀንትየ አንተ ኀቤየ ።,"Abide thou with me, fear not: for he that seeketh my life seeketh thy life: but with me thou shalt be in safeguard." +ዳዊትም ከአርማቴም አገር ከነዋትዘራማ ሸሸ፥ ወደ ዮናታንም መጥቶ። ምን አደረግሁ? እኔንስ ለመግደል የሚፈልግ በአባትህ ፊት ጠማምነቴና ኃጢአቴ ምንድር ነው? ብሎ ተናገረው።,ወተኀጥአ ዳዊት እምአውቴ ዘራማ ወበጽሐ ኀበ ዮናታን ወይቤሎ ምንተ ገበርኩ ወምንተ አበስኩ ወምንት አበሳየ ቅድመ አቡከ ከመ ይኅሥሣ ለነፍስየ ።,"And David fled from Naioth in Ramah, and came and said before Jonathan, What have I done? what is mine iniquity? and what is my sin before thy father, that he seeketh my life?" +ዮናታንም። ይህንስ ያርቀው፥ አትሞትም፤ እነሆ፥ አባቴ አስቀድሞ ለእኔ ሳይገልጥ ትልቅም ትንሽም ነገር ቢሆን አያደርግም፤ አባቴስ ይህን ነገር ለምን ይሰውረኛል? እንዲህ አይደለም አለው።,ወይቤሎ ዮናታን ሐሰ ኢትመውት አንተሰ እስመ አልቦ ዘይገብር አቡየ ምንተኒ ነገረ ኢንኡሰ ወኢዐቢየ ዘኢያየድዐኒ ወእፎ የኅብእ እምኔየ አቡየ ዘንተ ፤ ኢኮነ ከመዝ ።,"And he said unto him, God forbid; thou shalt not die: behold, my father will do nothing either great or small, but that he will shew it me: and why should my father hide this thing from me? it is not so." +ዳዊትም። እኔ በፊትህ ሞገስ እንዳገኘሁ አባትህ በእውነት ያውቃል፤ እርሱም። ዮናታን እንዳይከፋው አይወቅ ይላል፤ ነገር ግን ሕያው እግዚ��ብሔርን! በሕያው ነፍስህም እምላለሁ! በእኔና በሞት መካከል አንድ እርምጃ ያህል ቀርቶአል ብሎ ማለ።,ወአውሥኦ ዳዊት ለዮናታን ወይቤሎ አእምሮ አእመረ አቡከ ከመ ረከብኩ ሞገሰ በቅድሜከ ወይብል ኢያእመረ ዘንተ ዮናታን እስመ ኢይፈቅድ ወባሕቱ ሕያው እግዚአብሔር ወመንፈስከ ከመ በከመ እቤ ፈጸመ ለቀቲሎትየ ።,"And David sware moreover, and said, Thy father certainly knoweth that I have found grace in thine eyes; and he saith, Let not Jonathan know this, lest he be grieved: but truly as the LORD liveth, and as thy soul liveth, there is but a step between me and death." +ዮናታንም ዳዊትን። ነፍስህ የወደደችውን ሁሉ አደርግልሃለሁ አለው።,ወይቤሎ ዮናታን ለዳዊት ምንተ ትፈቱ ነፍስከ ወእግበር ለከ ።,"Then said Jonathan unto David, Whatsoever thy soul desireth, I will even do it for thee." +ዳዊትም ዮናታንን አለው። እነሆ፥ ነገ መባቻ ነው፤ በንጉሥም አጠገብ ለምሳ አልቀመጥም፤ እስከ ሦስተኛው ቀን ማታ ድረስ በውጭ በሜዳ እንድሸሸግ አሰናብተኝ።,ወይቤሎ ዳዊት ለዮናታን ናሁ ጌሠመ ሠርቀ ወርኅ ወአነኒ ኢይነብር ለበሊዕ ወትፌንወኒ ወእትኀባእ ውስተ ገዳም እስከ ፍና ሰርክ ።,"And David said unto Jonathan, Behold, to morrow is the new moon, and I should not fail to sit with the king at meat: but let me go, that I may hide myself in the field unto the third day at even." +አባትህም ቢፈልገኝ። ለዘመዶቹ ሁሉ በዚያ በቤተ ልሔም የዓመት መሥዋዕት አላቸውና ዳዊት ወደ ከተማው ፈጥኖ ይሄድ ዘንድ አጽንቶ ለምኖኛል በለው።,ወለእመቦ ከመ ኀሠሠኒ አቡከ በሎ አስተበውሐኒ ከመ ይሑር ውስተ ቤተ ልሔም ሀገሮ እስመ መሥዋዕቶሙ ዘበበ መዋዕል በህየ ለኵሉ ሕዝብ ።,"If thy father at all miss me, then say, David earnestly asked leave of me that he might run to Bethlehem his city: for there is a yearly sacrifice there for all the family." +እርሱም። መልካም ነው ቢል ለእኔ ለባሪያህ ደኅንነት ይሆናል፤ ቢቈጣ ግን ክፋት ከእርሱ ዘንድ በእኔ ላይ እንደ ተቈረጠች እወቅ።,ለእመ ሠናይተ አውሥአ ሰላም ላዕለ ገብርከ ወለእመሰ እኪተ አውሥአ አእምር ከመ ኀልቀት እሊት በኀቤሁ ።,"If he say thus, It is well; thy servant shall have peace: but if he be very wroth, then be sure that evil is determined by him." +እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ከባሪያህ ጋር አድርገሃልና ለባሪያህ ቸርነት አድርግ፤ በደል ግን ቢገኝብኝ አንተ ግደለኝ፤ ለምን ወደ አባትህ ታደርሰኛለህ?,ወትገብር ምሕረተ ምስለ ገብርከ እስመ አባእካሁ ውስተ ሕገ እግዚአብሔር ለገብርከ ምስሌከ ወለእመሰቦ አበሳ ላዕለ ገብርከ ቅትለኒ ለሊከ ወኢታብጽሐኒ ኀበ አቡከ ።,"Therefore thou shalt deal kindly with thy servant; for thou hast brought thy servant into a covenant of the LORD with thee: notwithstanding, if there be in me iniquity, slay me thyself; for why shouldest thou bring me to thy father?" +ዮናታንም። ይህ ከአንተ ይራቅ፤ ከአባቴ ዘንድ ክፋት በላይህ እንደ ተቈጠረች ያወቅሁ እንደ ሆነ አልነግርህምን? አለ።,ወይቤሎ ዮናታን ሐሰ ለከ ወእምከመሰ አእመርኩ ከመ ኀልቀት እኪት በኀበ አቡየ ከመ እመጽእ ላዕሌከ ወኣየድዐከ ።,"And Jonathan said, Far be it from thee: for if I knew certainly that evil were determined by my father to come upon thee, then would not I tell it thee?" +ዳዊትም ዮናታንን። አባትህ ስለ እኔ ክፉ ነገር የነገረህ እንደ ሆን ማን ይነግረኛል? አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለዮናታን መኑ ያየድዐኒ ለእመ እኪተ አውሥአ አቡከ ።,"Then said David to Jonathan, Who shall tell me? or what if thy father answer thee roughly?" +ዮናታንም ዳዊትን። ና ወደ ሜዳ እንውጣ አለው። ሁለቱም ወደ ሜዳ ወጡ።,ወይቤሎ ዮናታን ሑር ጽንሐኒ እስከ ጌሠም ።,"And Jonathan said unto David, Come, and let us go out into the field. And they went out both of them into the field." +ዮናታንም ዳዊትን አለው። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ምስክር ይሁን፤ ነገ ወይም ከነገ ወዲያ በዚህ ጊዜ አባቴን መርምሬ፥ እነሆ፥ በዳዊት ላይ መልካም ቢያስብ ልኬ እገልጥልሃለሁ፤,ወይ��ሎ ዮናታን ለዳዊት እግዚኡበሔር አምላከ እስራኤል ያአምር ከመ ኣፀምኦ ለአቡየ እስከ ሠለስቱ መዋዕል ወለእመ ሠናየ ተናገረ በእንቲአከ ኢይልእክ ኀቤከ ውስተ ሐቅል ።,"And Jonathan said unto David, O LORD God of Israel, when I have sounded my father about to morrow any time, or the third day, and, behold, if there be good toward David, and I then send not unto thee, and shew it thee;" +አባቴም በአንተ ላይ ክፋት ማድረግ ቢወድድ እኔም ባላስታውቅህ በደህና ትሄድ ዘንድ ባላሰናብትህ፥ እግዚአብሔር በዮናታን ይህን ያድርግ ይህንም ይጨምር፤ እግዚአብሔርም ከአባቴ ጋር እንደ ነበረ ከአንተ ጋር ይሁን።,ወባሕቱ ከመዝ ለይረስየኒ እግዚአብሔር ለእመ እኪተ ነበበ ላዕሌከ ለእመ ኢነገርኩከ ወእፌንወከ ወተሐውር በሰላም ወእግዚአብሔር የሀሉ ምስሌከ በከመ ሀለወ ምስለ አቡየ ።,"The LORD do so and much more to Jonathan: but if it please my father to do thee evil, then I will shew it thee, and send thee away, that thou mayest go in peace: and the LORD be with thee, as he hath been with my father." +እኔም እንዳልሞት በሕይወቴ ዘመን የእግዚአብሔርን ቸርነት አድርግልኝ፤,ወለእመኒ እንዘ ሕያው አነ ወትገብር ምሕረቱ ምስሌየ ወለእመኒ ሞትኩ ፤,"And thou shalt not only while yet I live shew me the kindness of the LORD, that I die not:" +ደግሞም እግዚአብሔር የዳዊትን ጠላቶች ሁሉ እያንዳንዱ ከምድር ባጠፋቸው ጊዜ ለዘላለም ቸርነትህን ከቤቴ አታርቀው።,ኢትኅድግ ምሕረተከ እምነ ቤትየ እስከ ለዓለም ወእመ አኮ አመ ያሴስሎሙ እግዚአብሔር ለፀረ ዳዊት ለኵሎሙ እምነ ገጸ ምድር ወይትረከብ ስመ ዮናታን ውስተ ቤተ ዳዊት ወእግዚአብሔር ይትኀሠሦሙ ለፀረ ዳዊት ።,"But also thou shalt not cut off thy kindness from my house for ever: no, not when the LORD hath cut off the enemies of David every one from the face of the earth." +ዮናታንም። እግዚአብሔር ከዳዊት ጠላቶች እጅ ይፈልገው ብሎ ከዳዊት ቤት ጋር ቃል ኪዳን አደረገ።,ወደገመ ዮናታን ምሒለ ለዳዊት ከመ ያፈቅሮ በኵሉ ነፍሱ ።,"So Jonathan made a covenant with the house of David, saying, Let the LORD even require it at the hand of David's enemies." +ዮናታንም ዳዊትን እንደ ነፍሱ ይወድድ ነበርና እንደ ገና ማለለት።,ወይቤሎ ዮናታን ጌሠም ሠርቀ ወርኅ ወየኀሥሠከ በውስተ ምንባሪከ ።,"And Jonathan caused David to swear again, because he loved him: for he loved him as he loved his own soul." +ዮናታንም አለው። ነገ መባቻ ነው፥ መቀመጫህም ባዶ ሆኖ ይገኛልና ትታሰባለህ።,እስመ ሣልስ አንተ ፤ ወሶበ ኀሠሠከ ትመጽእ ውስተ መካንከ ወትነብር ኀበ ዝንቱ ኤርገብ ።,"Then Jonathan said to David, To morrow is the new moon: and thou shalt be missed, because thy seat will be empty." +ሦስት ቀንም ያህል ቆይ፤ ከዚህም በኋላ ፈጥነህ ውረድ፥ ነገሩም በተደረገበት ቀን ወደ ተሸሸግህበት ስፍራ ሂድ፥ በኤዜል ድንጋይም አጠገብ ቆይ።,ወአነ እሤልስ ህየንቴከ ወእረፍቅ ኀበ ሳኬዛ ።,"And when thou hast stayed three days, then thou shalt go down quickly, and come to the place where thou didst hide thyself when the business was in hand, and shalt remain by the stone Ezel." +እኔም በዓላማ ላይ እወረውራለሁ ብዬ ሦስት ፍላጻዎችን ወደ አጠገቡ እወረውራለሁ።,ወእልእክ ወልደ ውስተ አርማጦር እንዘ እብል ነዓአ ርከበኒአ በኀበ ሳኬዛአ ።,"And I will shoot three arrows on the side thereof, as though I shot at a mark." +እነሆም። ሂድ ፍላጻዎችን ፈልግ ብዬ ብላቴናውን እልከዋለሁ፤ ብላቴናውንም። እነሆ፥ ፍላጻው ከአንተ ወደዚህ ነው፤ ይዘኸው ወደ እኔ ና ያልሁት እንደ ሆነ፥ ሕያው እግዚአብሔርን! ለአንተ ደኅንነት ነውና ምንም የለብህም።,ወእመሰ እቤሎ ለወልድ ዝየአ ነዓአ ውስተ ሳኬዛአ ንሣእ ምስሌከ ፤ ወነዓ እስመ ሰላም ለከ ወአልቦቱ ቃለ እኪት ሕያው እግዚአብሔር ወእመሰ እቤሎ ለውእቱ ወልድ በዝየ ውእቱ ሳኬዛ እምኔከ ወህየ ተሐውር እስመ ፈነወከ እግዚአብሔር ።,"And, behold, I will send a lad, saying, Go, find out the arrows. If I expressly say unto the lad, Behold, the arrows are on this side of thee, take them; then come thou: for there is peace to thee, and no hurt; as the LORD liveth." +ብላቴናውን ግን። እነሆ፥ ፍላጻው ከአንተ ወዲያ ነው ያልሁት እንደ ሆነ፥ እግዚአብሔር አሰናብቶሃልና መንገድህን ሂድ።,ወቃለኒ ዘተናገርነ አነ ወአንተ ናሁ እግዚኡበሔር ስምዕ ማእከሌየ ወማእከሌከ እስከ ለዓለም ።,"But if I say thus unto the young man, Behold, the arrows are beyond thee; go thy way: for the LORD hath sent thee away." +አንተና እኔም ስለ ተነጋገርነው፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለዘላለም በመካከላችን ምስክር ነው።,ወተኀብአ ዳዊት ውስተ ገዳም ወበጽሐ ሠርቀ ወርኅ ወቀርበ ንጉሥ ኀበ ማእድ ከመ ይብላዕ ።,"And as touching the matter which thou and I have spoken of, behold, the LORD be between thee and me for ever." +ዳዊትም በሜዳው ተሸሸገ፤ መባቻም በሆነ ጊዜ ንጉሡ ግብር ለመብላት ተቀመጠ።,ወነበረ ንጉሥ ውስተ መንበሩ ከመ ዘልፍ ውስተ ምስማክ ዘኀበ አረፍት ወበጽሐ ኀበ ዮናታን ወነበረ አቤኔር በገቦሁ ለሳኦል ወዳዊትሰ ኢሀሎ ውስተ መካኑ ።,"So David hid himself in the field: and when the new moon was come, the king sat him down to eat meat." +ንጉሡም እንደ ቀድሞው በግንቡ አጠገብ በዙፋኑ ላይ ተቀመጠ፤ ዮናታንም ቆሞ ነበር፥ አበኔርም በሳኦል አጠገብ ተቀመጠ፤ የዳዊትም ስፍራ ባዶውን ነበረ።,ወአልቦ ዘይቤ ሳኦል ይእተ አሚረ እስመ ይቤ ዮጊ ተስሕቶ እው ዮጊ ኢኮነ ንጹሐ ።,"And the king sat upon his seat, as at other times, even upon a seat by the wall: and Jonathan arose, and Abner sat by Saul's side, and David's place was empty." +ሳኦልም። አንድ ነገር ሆኖአል፥ ንጹሕም አይደለም፤ በእውነት ንጹሕ አይደለም ብሎ አስቦአልና በዚያን ቀን ምንም አልተናገረም።,ወእምዝ በሳኒታ ሠርቅ በካልእት ዕለት ኢሀለወ ዳዊት ውስተ መካኑ ወይቤሎ ሳኦል ለዮናታን ወልዱ እፎ ኢመጽአ ወልደ እሴይ ትማልም ወዮም ውስተ ማእድ ።,"Nevertheless Saul spake not any thing that day: for he thought, Something hath befallen him, he is not clean; surely he is not clean." +ከመባቻም በኋላ በማግሥቱ በሁለተኛው ቀን የዳዊት ስፍራ ባዶውን ነበረ፤ ሳኦልም ልጁን ዮናታንን። የእሴይ ልጅ ትናንትና ወይም ዛሬ ግብር ሊበላ ያልመጣ ስለ ምን ነው? አለው።,ወአውሥኦ ዮናታን ለሳኦል ወይቤሎ አስተበውሐኒ ዳዊት ከመ ይሖር ውስተ ቤተ ልሔም ሀገሮ ።,"And it came to pass on the morrow, which was the second day of the month, that David's place was empty: and Saul said unto Jonathan his son, Wherefore cometh not the son of Jesse to meat, neither yesterday, nor to day?" +ዮናታንም ለሳኦል። ዳዊት ወደ ቤተ ልሔም ይሄድ ዘንድ አጽንቶ ለመነኝ፤,ወይቤለኒ ፈንወኒ እስመ መሥዋዕት ቦሙ ለሕዝብየ ውስተ ሀገር ወአዘዙኒ አኀውየ ወይእዜኒ እመ ረከብኩ ሞገሰ በቅድመ አዕይንቲከ እሖር ወእርአዮሙ ለአኀውየ ወበበይነ ዝንቱ ኢመጽአ ዳዊት ውስተ ማእዱ ለንጉሥ ።,"And Jonathan answered Saul, David earnestly asked leave of me to go to Bethlehem:" +እርሱም። ዘመዶቼ በከተማ ውስጥ መሥዋዕት አላቸውና፥ ወንድሜም ጠርቶኛልና እባክህ፥ አሰናብተኝ፤ አሁንም በዓይኖችህ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ ልሂድና ወንድሞቼን ልይ አለ፤ ስለዚህ ወደ ንጉሥ ሰደቃ አልመጣም ብሎ መለሰለት።,ወተምዕዐ መዐተ ሳኦል ላዕለ ዮናታን ጥቀ ወይቤሎ ወልደ አዋልድ ርኩሳት ኢያእመርከኑ ከመ ከማሁ አንተ ለወልደ እሴይ ለኀሳርከ ወለተከሥቶ ኀፍረተ እምከ ።,"And he said, Let me go, I pray thee; for our family hath a sacrifice in the city; and my brother, he hath commanded me to be there: and now, if I have found favour in thine eyes, let me get away, I pray thee, and see my brethren. Therefore he cometh not unto the king's table." +የሳኦልም ቍጣ በዮናታን ላይ ነደደና። አንተ የጠማማ ሴት ልጅ፥ የእሴይን ልጅ ለአንተ ማፈርያ ለእናትህም ኀፍረተ ሥጋ ማፈርያ እንደ መረጥህ እኔ አላውቅምን?,እስመ በኵሉ መዋዕል ዘሕያው ወልደ እሴይ ኢትዴለው መንግሥትከ ወይእዜኒ ለአክ ያምጽእዎ ለውእቱ ወልድ እስመ ወልዶ ሞት ውእቱ ።,"Then Saul's anger was kindled against Jonathan, and he said unto him, Thou son of the perverse rebellious woman, do not I know that thou hast chosen the son of Jesse to thine own confusion, and unto the confusion of thy mother's nakedness?" +የእሴይም ልጅ በምድር ላይ በሕይወት በሚኖርበት ዘመን ሁሉ አንተና መንግሥትህ አትጸኑም፤ አሁንም የሞት ልጅ ነውና ልከህ አስመጣልኝ አለው።,ወይቤሎ ዮናታን ለሳኦል በበይነ ምንት ይመውት ወምንተ ገብረ ።,"For as long as the son of Jesse liveth upon the ground, thou shalt not be established, nor thy kingdom. Wherefore now send and fetch him unto me, for he shall surely die." +ዮናታንም ለአባቱ ለሳኦል። ስለ ምን ይሞታል? ያደረገውስ ምንድር ነው? ብሎ መለሰለት።,ወአንሥአ ሳኦል ኵናቶ ላዕለ ዮናታን ከመ ይቅትሎ ወአእመረ ዮናታን ከመ ኀልቀት ዛቲ እኪት እምኀበ አቡሁ ከመ ይቅትሎ ለዳዊት ።,"And Jonathan answered Saul his father, and said unto him, Wherefore shall he be slain? what hath he done?" +ሳኦልም ሊወጋው ጦሩን ወረወረበት፤ ዮናታንም አባቱ ዳዊትን ፈጽሞ ሊገድለው እንደ ፈቀደ አወቀ።,ወተንሥአ ዮናታን እምኀበ ማእድ በመዐት ወኢበልዐ እክለ አመ ሰኑዩ ለሠርቅ እስመ ተከዘ በእንተ ዳዊት እስመ ፈጸመ አቡሁ በእንቲአሁ ።,And Saul cast a javelin at him to smite him: whereby Jonathan knew that it was determined of his father to slay David. +አባቱ ዳዊትን ስላሳፈረው ዮናታን ስለ ዳዊት አዝኖአልና እጅግ ተቈጥቶ ከሰደቃው ተነሣ፥ በመባቻውም በሁለተኛ ቀን ግብር አልበላም።,ወእምዝ ሶበ ጸብሐ ወፅአ ዮናታን ውስተ ገዳም በከመ ተአምረ ምስለ ዳዊት ለስምዕ ወወልድ ንኡስ ምስሌሁ ።,"So Jonathan arose from the table in fierce anger, and did eat no meat the second day of the month: for he was grieved for David, because his father had done him shame." +እንዲህም ሆነ፤ በነጋው ዮናታን ከዳዊት ጋር ወደ ተቃጠረበት ቦታ ወደ ሜዳ ወጣ፥ ከእርሱም ጋር ታናሽ ብላቴና ነበረ።,ወይቤሎ ለውእቱ ወልድ ሩጽ ወብጻሕ ሊተ ኀበ ሳኬዛ ኀበ ኣዐርፍ አነ ወሮጸ ውእቱ ወልድ ወእምዝ አዕረፈ ውስተ ሳኬዛ ወኀለፈ እምኔሃ ።,"And it came to pass in the morning, that Jonathan went out into the field at the time appointed with David, and a little lad with him." +ብላቴናውንም። ሮጠህ የምወረውራቸውን ፍላጻዎች ፈልግልኝ አለው። ብላቴናውም በሮጠ ጊዜ ፍላጻውን ወደ ማዶ ወረወረው።,ሶበ በጽሐ ውእቱ ወልድ ውስተ ሳኬዛ ውስተ ዝንቱ መካን ኀበ አዕረፈ ዮናታን ወጸርሐ ሎቱ ዮናታን ለውእቱ ወልድ እምድኅሬሁ ወይቤሎ በጻሕከ ሳኬዛ ወኀለፍካሃ ።,"And he said unto his lad, Run, find out now the arrows which I shoot. And as the lad ran, he shot an arrow beyond him." +ብላቴናውም ዮናታን ፍላጻውን ወደ ወረወረበት ስፍራ በመጣ ጊዜ ዮናታን። ፍላጻው ከአንተ ወዲያ ነው ብሎ ወደ ብላቴናው ጮኸ።,ወጸርኀ ሎቱ ዮናታን እምድኅሬሁ ወይቤሎ አፍጥን ሩጽ ወኢትቁም ወኀሊፎ ውእቱ ወልድ ኵሎ ሳኬዛ ገብአ ኀበ እግዚኡ ።,"And when the lad was come to the place of the arrow which Jonathan had shot, Jonathan cried after the lad, and said, Is not the arrow beyond thee?" +ዮናታንም ደግሞ። ቶሎ ፍጠን፥ አትቆይ ብሎ ወደ ብላቴናው ጮኸ፤ የዮናታንም ብላቴና ፍላጻዎቹን ሰብስቦ ወደ ጌታው መጣ።,ወኢያአምር ውእቱ ወልድ ነገሮ ዘእንበለ ዮናታን ወዳዊት ባሕቲቶሙ ።,"And Jonathan cried after the lad, Make speed, haste, stay not. And Jonathan's lad gathered up the arrows, and came to his master." +ዮናታንና ዳዊት ብቻ ነገሩን ያውቁ ነበር እንጂ ብላቴናው ምንም አያውቅም ነበር።,ወአጾሮ ዮናታን ለወልዱ ንዋየ ሐቅሉ ወይቤሎ ለወልዱ ሖር ወባእ ውስተ ሀገር ።,But the lad knew not any thing: only Jonathan and David knew the matter. +ዮናታንም መሣርያውን ለብላቴናው ሰጥቶ። ወደ ከተማ ውሰድ አለው።,ወሶበ ቦአ ውእቱ ወልድ ተንሥአ ዳዊት እምነ ኤርገብ ወወድቀ በገጹ ወሰገደ ሎቱ ሥልሰ ወተሓቀፉ በበይናቲሆሙ ወበከዩ ክልኤሆሙ ዐቢየ ሰዓተ ።,"And Jonathan gave his artillery unto his lad, and said unto him, Go, carry them to the city." +ብላቴናውም በሄደ ጊዜ ዳዊት ከስፍራው በደቡብ አጠገብ ተነሣ፥ በምድርም ላይ በግምባሩ ተደፋ፥ ሦስት ጊዜም ለሰላምታ ሰገደ፤ እየተላቀሱም እርስ በእርሳቸው ተሳሳሙ፥ ይልቁንም ዳዊት እጅግ አለቀሰ።,ወይቤሎ ዮናታን ሖር በሰላም ወበከመ ተማሐልነ ክልኤነ በስመ እግዚአብሔር ወንቤ እግዚአብሔር ስምዕ ማእከሌየ ወማእከሌከ ወማእከለ ዘርእከ እስከ ለዓለም ።,"And as soon as the lad was gone, David arose out of a place toward the south, and fell on his face to the ground, and bowed himself three times: and they kissed one another, and wept one with another, until David exceeded." +ዮናታንም ዳዊትን። በደኅና ሂድ፤ እነሆ፥ እኛ ሁለታችን በእኔና በአንተ፥ በዘሬና በዘርህ መካከል ለዘላለም እግዚአብሔር ይሁን ብለን በእግዚአብሔር ስም ተማምለናል አለው። ዳዊትም ተነሥቶ ሄደ፤ ዮናታንም ወደ ከተማ ገባ።,ወተንሥአ ዳዊት ወሖረ ወዮናታንኒ ቦአ ውስተ ሀገር ።,"And Jonathan said to David, Go in peace, forasmuch as we have sworn both of us in the name of the LORD, saying, The LORD be between me and thee, and between my seed and thy seed for ever. And he arose and departed: and Jonathan went into the city." +እስራኤልም ከፍልስጥኤማውያን ጋር ሊዋጋ ወጡ፥ በአቤንኤዘር አጠገብ ሰፈሩ፤ ፍልስጥኤማውያን በአፌቅ ሰፈሩ።,ወእምዝ ኮነ በእማንቱ መዋዕል ተጋብኡ ኢሎፍሊ ላዕለ እስራኤል ከመ ይቅትልዎሙ ወወጽኡ እስራኤል ወተቀበልዎሙ ይትቃተልዎሙ ወተዐየኑ ውስተ አቤኔዜር ወኢሎፍሊ ተዐየኑ ውስተ አፌቅ ።,"And the word of Samuel came to all Israel. Now Israel went out against the Philistines to battle, and pitched beside Ebenezer: and the Philistines pitched in Aphek." +ፍልስጥኤማውያንም በእስራኤል ላይ ተሰለፉ፤ ሰልፉም በተመደበ ጊዜ እስራኤል በፍልስጥኤማውያን ፊት ተመቱ፤ ጦርነት በተደረገበትም ስፍራ ከእስራኤል አራት ሺህ የሚያህሉ ሰዎችን ገደሉ።,ወተአኀዝዎሙ ኢሎፍሊ ወተቃተልዎሙ ለእስራኤል ወነትዑ እስራኤል ወወደቁ ቅድመ ኢሎፍሊ ወሞቱ በውስተ ቀትል በገዳም አርብዓ ምእት ብእሲ ።,"And the Philistines put themselves in array against Israel: and when they joined battle, Israel was smitten before the Philistines: and they slew of the army in the field about four thousand men." +ሕዝቡም ወደ ሰፈር በመጡ ጊዜ የእስራኤል ሽማግሌዎች። ዛሬ እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ፊት ስለ ምን መታን? በመካከላችን እንዲሄዱ፥ ከጠላቶቻችንም እጅ እንዲያድነን፥ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከሴሎ እናምጣ አሉ።,ወገብኡ ሕዝብ ውስተ ትዕይንት ወይቤሉ ሊቃውንተ እስራኤል በበይነ ምንት አውደቀነ እግዚአብሔር ዮም ቅድሜሆሙ ለኢሎፍሊ ፤ ንንሣእ ታቦተ አምላክነ እምሴሎም ወትሖር ምስሌነ ወታድኅነነ እምነ እዴሆሙ ለፀርነ ።,"And when the people were come into the camp, the elders of Israel said, Wherefore hath the LORD smitten us to day before the Philistines? Let us fetch the ark of the covenant of the LORD out of Shiloh unto us, that, when it cometh among us, it may save us out of the hand of our enemies." +ሕዝቡም ወደ ሴሎ ላኩ፥ በኪሩቤልም ላይ የሚቀመጠውን የሠራዊት ጌታ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳኑን ታቦት ከዚያ አመጡ፤ ሁለቱም የዔሊ ልጆች አፍኒንና ፊንሐስ ከእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ታቦት ጋር በዚያ ነበሩ።,ወለአኩ ሕዝብ ውስተ ሴሎም ወአምጽእዋ እምህየ ለታቦተ እግዚአብሔር ምስለ ኪሩብ ዘይነብር ላዕሌሃ ወክልኤሆሙ ደቂቀ ኤሊ ምስለ ታቦት ኦፍኒ ወፊንሐስ ።,"So the people sent to Shiloh, that they might bring from thence the ark of the covenant of the LORD of hosts, which dwelleth between the cherubims: and the two sons of Eli, Hophni and Phinehas, were there with the ark of the covenant of God." +የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት ወደ ሰፈር በገባ ጊዜ እስራኤል ሁሉ ታላቅ እልልታ አደረጉ፥ ምድሪቱም አስተጋባች።,ወሶበ በጽሐት ታቦተ እግዚአብሔር ውስተ ትዕይንት ወውዑ እስራኤል በዐቢይ ቃል ወደንገፀት ምድር ።,"And when the ark of the covenant of the LORD came into the camp, all Israel shouted with a great shout, so that the earth rang again." +ፍልስጥኤማውያንም የእልልታውን ድምፅ በሰሙ ጊዜ። በዕብራውያን ሰፈር ያለው ይህ ታላቅ የእልልታ ድምፅ ምንድር ነው? አሉ። የእግዚአብሔርም ታቦት ወደ ሰፈሩ እንደገባ አስተዋሉ።,ወሰምዑ ኢሎፍሊ ዘንተ ውውዓ ወይቤሉ ኢሎፍሊ ምንት ውእቱ ዝንቱ ውውዓ ዐቢይ ዘውስተ ተዓይኒሆሙ ለዕብራውያን ፤ ወአእመሩ ከመ ታቦተ እግዚአብሔር በጽሐት ውስተ ትዕይንት ።,"And when the Philistines heard the noise of the shout, they said, What meaneth the noise of this great shout in the camp of the Hebrews? And they understood that the ark of the LORD was come into the camp." +ፍልስጥኤማውያንም ፈርተው። እግዚአብሔር ወደ ሰፈር መጥቶአል አሉ። ደግሞም እንዲህ አሉ። ወዮልን፤ ከዚህ አስቀድሞ እንዲህ ያለ ነገር አልሆነም።,ወይቤሉ ኢሎፍሊ ሶበ ፈርሁ አሌ ለነ እስመ አማልክት መጽኡ ኀቤሆሙ ለእሉ ።,"And the Philistines were afraid, for they said, God is come into the camp. And they said, Woe unto us! for there hath not been such a thing heretofore." +ወዮልን፤ ከእነዚህ ከኃያላን አማልክት እጅ ማን ያድነናል? እነዚህ አማልክት ግብጻውያንን በምድረ በዳ በልዩ በልዩ መቅሠፍት የመቱ ናቸው።,አድኅነነ እግዚኦ ዮም እስመ ኢኮነ ከመዝ ትካት ፤ አሌ ለነ መኑ ያድኅነነ አምእዴሆሙ ለእሉ አማልክት ጽኑዓን ፤ አሉ እሙንቱ አማልክት እለ ቀተልዎሙ ለግብጽ በኵሉ መቅሠፍት ወበገዳምኒ ።,Woe unto us! who shall deliver us out of the hand of these mighty Gods? these are the Gods that smote the Egyptians with all the plagues in the wilderness. +እናንተ ፍልስጥኤማውያን ሆይ፥ አይዞአችሁ፥ ጎብዙ፤ እናንተ ባሪያዎች እንዳደረጋችኋቸው ዕብራውያን ባሪያዎች እንዳያደርጉአችሁ ጎብዙ፥ ተዋጉ።,ጸንሁ ወኮኑ ዕደወ ወተቃተልዎሙ ።,"Be strong, and quit yourselves like men, O ye Philistines, that ye be not servants unto the Hebrews, as they have been to you: quit yourselves like men, and fight." +ፍልስጥኤማውያንም ተዋጉ፤ እስራኤልም ተመቱ፥ ሁሉም እያንዳንዱ ወደ ድንኳናቸው ሸሹ፤ እጅግም ታላቅ ግድያ ሆነ፥ ከእስራኤልም ሠላሳ ሺህ እግረኞች ወደቁ።,ወእምዝ ሶበ ተቃተልዎሙ ወድቁ ሰብአ እስራኤል ቅድመ ኢሎፍሊ ወጐዩ ኵሎሙ ውስተ አብያቲሆሙ ወኮነ ቀትል ዐቢይ ጥቀ ወወድቁ እምነ እስራኤል ሠለስቱ አልፍ ብእሲ ።,"And the Philistines fought, and Israel was smitten, and they fled every man into his tent: and there was a very great slaughter; for there fell of Israel thirty thousand footmen." +የእግዚአብሔርም ታቦት ተማረከች፥ ሁለቱም የዔሊ ልጆች አፍኒንና ፊንሐስ ሞቱ።,ወነሥእዋ ለታቦተ እግዚአብሔር ወሞቱ ክልኤሆሙ ደቂቁ ለኤሊ ኦፍኒ ወፈንሐስ ።,"And the ark of God was taken; and the two sons of Eli, Hophni and Phinehas, were slain." +በዚያም ቀን አንድ የብንያም ሰው ከሰልፍ እየበረረ ልብሱን ቀድዶ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ ወደ ሴሎ መጣ።,ወሮጸ ብእሲ ኢያሜናይ እምኀበ ይትቃተሉ ወበጽሐ ውስተ ሴሎም በይእቲ ዕለት ወሥጡጥ አልባሲሁ ወመሬት ውስተ ርእሱ ።,"And there ran a man of Benjamin out of the army, and came to Shiloh the same day with his clothes rent, and with earth upon his head." +በመጣም ጊዜ ዔሊ ስለ እግዚአብሔር ታቦት ልቡ ተናውጦ ነበርና በመንገድ ዳር በወንበሩ ላይ ተቀምጦ ይጠባበቅ ነበር፤ ሰውዮውም ወደ ከተማይቱ ገብቶ ባወራ ጊዜ ከተማይቱ ሁሉ ተጭዋጭዋኸች።,ወበጽሐ ወናሁ ኤሊይነብር ውስተ መንበር ኀበ ኆኅተ አንቀጽ ወይኔጽር መንገለ ፍኖት እስመ ይትሐዘብ ልቡ በእንተ ታቦተ እግዚአብሔር ፤ ወቦአ ውእቱ ብእሲ ውስተ ሀገር ወዜነወ ወጸርኀት ሀገር ።,"And when he came, lo, Eli sat upon a seat by the wayside watching: for his heart trembled for the ark of God. And when the man came into the city, and told it, all the city cried out." +ዔሊም የጩኸቱን ድምፅ በሰማ ጊዜ። ይህ ጫጫታ ምንድር ነው? አለ። ሰውዮውም ፈጥኖ መጣና ለዔሊ ነገረው።,ወሰምዐ ኤሊ ቃለ ጽራኀ ወይቤ ምንት ውእቱ ዝንቱ ጽራኀ ፤ ወሮጸ ውእቱ ብእሲ ወቦአ ወዜነዎ ለኤሊ ።,"And when Eli heard the noise of the crying, he said, What meaneth the noise of this tumult? And the man came in hastily, and told Eli." +ዔሊም የዘጠና ስምንት ዓመት ሽማግሌ ነበረ፤ ዓይኖቹም ማየት እስኪሳናቸው ድረስ ፈዝዘው ነበር።,ወኤሊሰ ወልደ ተስዓ ዓም ውእቱ ወአዕይንቲሁኒ ተሐምጋ ወኢይሬኢ ።,"Now Eli was ninety and eight years old; and his eyes were dim, that he could not see." +ሰውዮውም ዔሊን። ከሰልፍ የመጣሁ እኔ ነኝ፥ ዛሬም ከሰልፍ ኮበለልሁ አለ። እርሱም። ልጄ ሆይ፥ ነገሩሳ እንዴት ሆነ? አለው።,ወይቤሎሙ ኤሊ ስዕደው እለ ይቀውሙ ኀቤሁ ምንት ውእቱ ዝንቱ ድምፀ ቃል ወቦአ ፍጡነ ኀበ ኤሊ ዝኩ ብእሲ ወይቤሎ አነ ውእቱ ብእሲ ዘመጻእኩ እምነ ትዕይንት እምኀበ ቀትል ጐየይኩ አነ ዮም ወይቤሎ ኤሊ ምንትኑ ነገሩ ዘኮነ ወልድየ ።,"And the man said unto Eli, I am he that came out of the army, and I fled to day out of the army. And he said, What is there done, my son?" +ወሬኛውም መልሶ። እስራኤል ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፤ ደግሞ በሕዝቡ ዘንድ ታላቅ ግድያ ሆኖአል፥ ሁለቱም ልጆችህ አፍኒንና ፊንሐስ ሞተዋል፤ የእግዚአብሔርም ታቦት ተማርካለች አለ።,ወአውሥአ ውእቱ ብእሲ ወይቤሎ ጐዩ ሰብአ እስራኤል እምቅድመ ገጾሙ ስኢሎፍሊ ወኮነ ዐቢይ ቀትል ላዕለ ሕዝብ ወሞቱ ክልኤሆሙ ደቂቅከ ወነሥእዋ ለታቦተ እግዚአብሔር ።,"And the messenger answered and said, Israel is fled before the Philistines, and there hath been also a great slaughter among the people, and thy two sons also, Hophni and Phinehas, are dead, and the ark of God is taken." +ሰውዮውም ስለ እግዚአብሔር ታቦት በተናገረ ጊዜ ዔሊ በበሩ አጠገብ ካለው ከወንበሩ ወደቀ፤ እርሱ ሸምግሎ ደንግዞም ነበርና አንገቱ ተሰብሮ ሞተ። እርሱም በእስራኤል ላይ አርባ ዓመት ፈራጅ ነበረ።,ወእምዝ ተዘከራ ለታቦተ እግዚአብሔር ወወድቀ እምውስተ መንበሩ ድኅሪተ ኀበ ኆኀት ወተሰብረ ዘባኑ ወሞተ እስመ ልሂቅ ብእሲሁ ወክቡድ ውእቱ ወኰነኖሙ ውእቱ ለእስራኤል ፵ዓመተ ።,"And it came to pass, when he made mention of the ark of God, that he fell from off the seat backward by the side of the gate, and his neck brake, and he died: for he was an old man, and heavy. And he had judged Israel forty years." +ምራቱም የፊንሐስ ሚስት አርግዛ ልትወልድ ተቃርባ ነበር፤ የእግዚአብሔርም ታቦት እንደ ተማረከች፥ አማትዋና ባልዋም እንደ ሞቱ በሰማች ጊዜ ምጥ ደርሶባት ነበርና ተንበርክካ ወለደች።,ወመርዓቱኒ ብእሲተ ፊንሐስ ሀስወት ትወልድ ወሶበ ሰምዐት ከመ ነሥእዋ ለታቦተ እግዚአብሔር ወከመ ሞተ ሐሙሃ በከየት ወእምዝ ወለደት ወተመይጠ ላዕሌሃ ሕማማ ።,"And his daughter in law, Phinehas' wife, was with child, near to be delivered: and when she heard the tidings that the ark of God was taken, and that her father in law and her husband were dead, she bowed herself and travailed; for her pains came upon her." +ወደሞትም በቀረበች ጊዜ በዙሪያዋ ያሉት ሴቶች። ወንድ ልጅ ወልደሻልና አትፍሪ አሉአት። እርስዋ ግን አልመለሰችላቸውም፥ በልብዋም አላኖረችውም።,ወሞተት በእማንቱ መዋዕል ወይቤላሃ አንስት እለ ይቀውማ ኀቤሃ ኢትፍርሂ እስመ ወልደ ወለድኪ ወኢያውሥአቶን ወኢያእመረ ልበ ።,"And about the time of her death the women that stood by her said unto her, Fear not; for thou hast born a son. But she answered not, neither did she regard it." +እርስዋም የእግዚአብሔር ታቦት ስለ ተማረከች ስለአማትዋና ስለ ባልዋም። ክብር ከእስራኤል ለቀቀ ስትል የሕፃኑን ስም። ኢካቦድ ብላ ጠራችው።,ወሰመይዎ ለውእቱ ሕፃን ዌቦርኮኤቦት በእንተ ታቦተ እግዚአብሔር ወበእንተ ሐሙሃ ወበእንተ ምታ ።,"And she named the child Ichabod, saying, The glory is departed from Israel: because the ark of God was taken, and because of her father in law and her husband." +እርስዋም። የእግዚአብሔር ታቦት ተማርካለችና ክብር ከእስራኤል ለቀቀ አለች።,ጠይቤሉ ፈለሰ ክብሮሙ ለእስራኤል እስመ ነሥእዋ ለታቦተ እግዚአብሔር ።,"And she said, The glory is departed from Israel: for the ark of God is taken." +ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወሰዱ፤ ከአቤንኤዘርም ወደ አዛጦን ይዘውት መጡ።,ወነሥእዋ ኢሎፍሊ ለታቦተ እግዚአብሔር እምአቤኔዜር ወወሰድዋ ውስተ አዛጦን ።,"And the Philistines took the ark of God, and brought it from Ebenezer unto Ashdod." +ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወስደው ወደ ዳጎን ቤት አገቡት፥ በዳጎንም አጠገብ አኖሩት።,ወአብእዋ ቤተ ዳጎን ወአቀምዋ ኀበ ዳጎን ።,"When the Philistines took the ark of God, they brought it into the house of Dagon, and set it by Dagon." +በነጋውም የአዛጦን ሰዎች ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ ዳጎንንም አንሥተው ወደ ስፍራው መለሱት።,ወጌሡ ሰብአ አዛጦን ወቦኡ ቤተ ዳጎን ወረከብዎ ለዳጎን ውዱቀ በገጹ ውስተ ምድር ቅድመ ታቦተ እግዚአብሔር ወአንሥእዎ ለዳጎን ወአቀምዎ ውስተ መካኑ ።,"And when they of Ashdod arose early on the morrow, behold, Dagon was fallen upon his face to the earth before the ark of the LORD. And they took Dagon, and set him in his place again." +በነጋውም ማለዱ፥ እነሆም፥ ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ወድቆ ነበር፤ የዳጎንም ራስ እጆቹም ተቈርጠው በመድረኩ ላይ ወድቀው ነበር፤ የዳጎንም ደረት ብቻውን ቀርቶ ነበር።,ወእምዝ ሶበ ጌሡ በጽባሕ ወናሁ ዳጎን ውዱቅ በገጹ ቅድመ ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወርእሱ ለዳጎን ወክልኤሆን እደዊሁ ምቱር ወግዱፍ ቅድመ አሜፌቅ ዘዘዚአሆን ወክልኤሆን እራኃተ እደዊሁ ውዱቃት ኀበ መድረክ ወአልቦ ዘተርፈ እምኔሁ ለዳጎን እንበለ ማእከሉ ።,"And when they arose early on the morrow morning, behold, Dagon was fallen upon his face to the ground before the ark of the LORD; and the head of Dagon and both the palms of his hands were cut off upon the threshold; only the stump of Dagon was left to him." +ስለዚህም የዳጎን ካህናት ወደ ዳጎንም ቤት የሚገቡት ሁሉ በአዛጦን ያለውን የዳጎንን መድረክ እስከ ዛሬ ድረስ አይረግጡም።,ወበበይነ ዝንቱ ኢየዐርጉ ገነውቱ ለዳጎን ውስተ ምዕራግ ወኵሉ ዘይበውእ ውስተ ቤተ ዳጎን እስከ ዛቲ ዕለት በአዛጦን ዳእሙ ተዐድዎ ይትዐደዉ ።,"Therefore neither the priests of Dagon, nor any that come into Dagon's house, tread on the threshold of Dagon in Ashdod unto this day." +የእግዚአብሔርም እጅ በአዛጦን ሰዎች ላይ ከበደች፥ አጠፋቸውም፥ አዛጦንንና ድንበራቸውንም በእባጭ መታቸው።,ወከብደት እዴሁ ለእግዚአብሔር ላዕለ ሰብአ አዛጦን ወአምጽአ ላዕሌሆሙ ወወፅአ ዲቤሆሙ በውስተ አሕማር ወበማእከለ ሀገር ወወፅአ አናጹት ወኮነ ዐቢይ መቅሠፍት ውስተ ሀገር ።,"But the hand of the LORD was heavy upon them of Ashdod, and he destroyed them, and smote them with emerods, even Ashdod and the coasts thereof." +የአዛጦንም ሰዎች እንዲህ እንደ ሆነ ባዩ ጊዜ። እጁ በእኛና በአምላካችን በዳጎን ላይ ጠንክራለችና የእስራኤል አምላክ ታቦት ከእኛ ዘንድ አይቀመጥ አሉ።,ወሶበ ርእዩ ሰብአ አዛጦን ከመዝ ይቤሉ ኢትንበር ታቦቱ ለአምላከ እስራኤል ምስሌነ እስመ ጸንዐት እዴሀ ለእግዚአብሔር ዲቤነ ወዲበ ዳጎን አምላክነ ።,"And when the men of Ashdod saw that it was so, they said, The ark of the God of Israel shall not abide with us: for his hand is sore upon us, and upon Dagon our god." +ልከውም የፍልስጥኤማውያንን አለቆች ሁሉ ወደ እነርሱ ሰበሰቡና። በእስራኤል አምላክ ታቦት ምን እናድርግ? አሉ፤ እነርሱም። የእስራኤል አምላክ ታቦት ወደ ጌት ይዙር ብለው መለሱ። የእስራኤልንም አምላክ ታቦት ወደዚያ ተሸከሙት።,ወለአኩ ወአስተጋብእዎሙ ለመላፍንተ ኢሎፍሊ ኀቤሆሙ ወይቤልዎሙ ምንተ ንሬስያ ለታቦተ አምላከ እስራኤል ወይቤልዎሙ ሰብእ ጌታዊያን ትፍልስ ኀቤነ ታቦተ እግዚአብሔር ወፈለሰት ታቦተ እግዚአብሔር ውስተ ጌት ።,"They sent therefore and gathered all the lords of the Philistines unto them, and said, What shall we do with the ark of the God of Israel? And they answered, Let the ark of the God of Israel be carried about unto Gath. And they carried the ark of the God of Israel about thither." +ከተሸከሙትም በኋላ የእግዚአብሔር እጅ በታላቅ ድንጋጤ በከተማይቱ ላይ ሆነች፤ ከታናሹም እስከ ታላቁ ድረስ የከተማይቱን ሰዎች መታ፥ እባጭም መጣባቸው።,ወእምዝ እምድኅረ ፈለሰት መጽአት እደ እግዚአብሔር ውስተ ሀገር ወኮነ ዐቢይ ሁከት ጥቀ ወቀሠፎሙ ለሰብአ ይእቲ ሀገር ለንኡሶሙ ወለዐቢዮሙ ወቀሠፎሙ ውስተ ነፍስቶሙ ወገብሩ ሎሙ ሰብአ ጌታዊያን ምስለ ነፍስቶሙ ።,"And it was so, that, after they had carried it about, the hand of the LORD was against the city with a very great destruction: and he smote the men of the city, both small and great, and they had emerods in their secret parts." +የእግዚአብሔርንም ታቦት ወደ አስቀሎና ሰደዱት። የእግዚአብሔር ታቦት ወደ አስቀሎና በመጣ ጊዜ አስቀሎናውያን። እኛንና ሕዝባችንን ሊገድሉ የእስራኤልን አምላክ ታቦት አመጡብን ብለው ጮኹ።,ወፈነውዋ ለታቦተ እግዚአብሔር ውስተ አስቃሎና ፤ ወእምዝ ሶበ ቦአት ታቦተ እግዚአብሔር ውስተ አስቃሎና ጸርሑ ሰብአ አስቃሎና ወይቤሉ ለምንት አግባእክሙ ኀቤነ ታቦተ አምላከ እስራኤል ከመ ታቅትሉነ ምስለ ሕዝብነ ።,"Therefore they sent the ark of God to Ekron. And it came to pass, as the ark of God came to Ekron, that the Ekronites cried out, saying, They have brought about the ark of the God of Israel to us, to slay us and our people." +በከተማይቱ ሁሉ የሞት ድንጋጤ ነበርና፥ የእግዚአብሔርም እጅ በዚያ እጅግ ከብዳ ነበረችና ልከው የፍልስጥኤማውያንን አለቆች ሁሉ ሰብስበው። የእስራኤልን አምላክ ታቦት ስደዱ፥ እኛንና ሕዝባችንን እንዳይገድል ወደ ስፍራው ይመለስ አሉ።,ወለአኩ ወአስተጋብአዎሙ ለመሳፍንተ ኢሎፍሊ ወይቤልዎሙ ፈንውዋ ለታቦተ አምላከ እስራኤል ወትንበር ውስተ መካና ወኢታቅትሉነ ምስለ ሕዝብነ ።,"So they sent and gathered together all the lords of the Philistines, and said, Send away the ark of the God of Israel, and let it go again to his own place, that it slay us not, and our people: for there was a deadly destruction throughout all the city; the hand of God was very heavy there." +ያልሞቱትም ሰዎች በእባጭ ተመቱ፤ የከተማይቱም ዋይታ እስከ ሰማይ ወጣ።,እስመ ኮነ ዐቢይ መቅሠፍት ውስተ ሀገር ጥቅ ሶበ ቦአት ታቦተ አምላከ እስራኤል ህየ ወእለ ሐይዉ ወእለሂ ሞቱ ተቀሥፉ ውስተ ነፍስቶሙ ወዐርገ ጽራኀ ሀገር ውስተ ሰማይ ።,And the men that died not were smitten with the emerods: and the cry of the city went up to heaven. +ዳዊትም ወደ ካህኑ ወደ አቢሜሌክ ወደ ኖብ መጣ፤ አቢሜሌክም እየተንቀጠቀጠ ዳዊትን ሊገናኘው መጣና። ስለ ምን አንተ ብቻህን ነህ? ከአንተስ ጋር ስለ ምን ማንም የለም? አለው።,ወሖረ ዳዊት ኀበ አኪሜሌከ ካህን ውስተ ኖባማ ወደንገፀ አኪሜሌክ እስመ መጽአ ኀቤሁ ወይቤሎ ምንተ መጻእከ ባሕቲትከ ወአልቦ ዘሀሎ ምስሌከ ።,"Then came David to Nob to Ahimelech the priest: and Ahimelech was afraid at the meeting of David, and said unto him, Why art thou alone, and no man with thee?" +ዳዊትም ካህኑን አቢሜሌክን። የተላክህበትን ነገርና የሰጠሁህን ትእዛዝ ማንም አይወቅ ብሎ ንጉሡ አንድ ነገር አዝዞኛል፤ ስለዚህም ብላቴኖቹን እንዲህ ባለ ስፍራ ተውኋቸው።,ወይቤሎ ዳዊት ለካህን ንጉሥ አዘዘኒ ቃለ ዮም ወይቤለኒ አልቦ ዘያአምር ዘንተ ነገረ ዘአነ እልእከከ ወዘእኤዝዘከ ወለደቂቅከኒ እኤዝዞሙ በውስተ መካን ዘስሙ ሃይማኖተ እግዚአብሔር ፌለኔሞኔሞንም ።,"And David said unto Ahimelech the priest, The king hath commanded me a business, and hath said unto me, Let no man know any thing of the business whereabout I send thee, and what I have commanded thee: and I have appointed my servants to such and such a place." +አሁንስ በእጅህ ምን አለ? አምስት እንጀራ ወይም የተገኘውን በእጄ ስጠኝ አለው።,ወይእዜኒ እመቦ ዘብከ ኅብስተ ሀበኒ እምውስተ ዘሀሎ ኀቤከ ።,"Now therefore what is under thine hand? give me five loaves of bread in mine hand, or what there is present." +ካህኑም ለዳዊት መልሶ። ሁሉ የሚበላው እንጀራ የለኝም፥ ነገር ግን የተቀደስ እንጀራ አለ፤ ብላቴኖቹ ከሴቶቹ ንጹሐን እንደ ሆኑ መብላት ይቻላል አለው።,ወአውሥኦ ዝክቱ ካህን ለዳዊት ወይቤሎ አልብየ ኀቤየ ኅብስት ዘኢኮነ ቅዱሰ ዘእንበለ ኅብስት ቅዱስ ወእመሰ ንጹሓን ደቅከ እምአንስት ለይብልዑ ።,"And the priest answered David, and said, There is no common bread under mine hand, but there is hallowed bread; if the young men have kept themselves at least from women." +ዳዊትም ለካህኑ መልሶ። በእውነት ከወጣን ጀምረን እኛ ሰውነታችንን ከሴቶች ሦስት ቀን ጠብቀናል፤ የብላቴኖችም ዕቃ የተቀደሰች ናት፤ ስለዚህ ዛሬ ዕቃቸው የተቀደሰች በመሆንዋ እንጀራው እንደሚበላ እንጀራ ይሆናል አለው።,ወአውሥኦ ዳዊት ለካህን ወይቤሎ ሠሉስነ ዮም እምዘ ወፃእነ እምኀበ አንስት እምዘ ወጻእኩ ውስተ ፍኖት ወኵሎሙ ደቅየ ንጹሓን እሙንቱ ወዛቲ ፍኖት ኢኮነት ንጽሕተ ወበእንተ ንዋይየ ተቀደሰት ዮም ።,"And David answered the priest, and said unto him, Of a truth women have been kept from us about these three days, since I came out, and the vessels of the young men are holy, and the bread is in a manner common, yea, though it were sanctified this day in the vessel." +ካህኑም በእርሱ ፋንታ ትኩስ እንጀራ ይደረግ ዘንድ ከእግዚአብሔር ፊት ከተነሣው ከገጹ ኅብስት በቀር ሌላ እንጀራ አልነበረምና የተቀደሰውን እንጀራ ሰጠው።,ወወሀቦ አኪሜሌክ ኅብስተ ቍርባን እስመ አልቦ ኅብስተ ህየ ዘእንበለ ኅብስት ዘቅድመ እግዚአብሔር ዘያቄርቡ ምዉቀ ዘይትገበር ኵሎ አሚረ ።,"So the priest gave him hallowed bread: for there was no bread there but the shewbread, that was taken from before the LORD, to put hot bread in the day when it was taken away." +በዚያም ቀን ከሳኦል ባሪያዎች አንድ ሰው በዚያ በእግዚአብሔር ፊት ተገኝቶ ነበር፤ ስሙም ኤዶማዊው ዶይቅ ነበረ፥ ለሳኦልም የእረኞቹ አለቃ ነበረ።,ወሀሎ ህየ ፩ወልድ እምነ እለ ሳኦል ቅሩበ ውስተ ኔሴራ ቅድመ እግዚአብሔር ወስሙ ዶይቅ ሶርያዊ ውእቱ ይርዒ ኦብቅሊሁ ለሳኦል ።,"Now a certain man of the servants of Saul was there that day, detained before the LORD; and his name was Doeg, an Edomite, the chiefest of the herdmen that belonged to Saul." +ዳዊትም አቢሜሌክን። የንጉሥ ጉዳይ ስላስቸኰለኝ ሰይፌንና መሣሪያዬን አላመጣሁምና በአንተ ዘንድ ጦር ወይም ሰይፍ አለ ወይ? አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለአኪሜሌክ ርኢ ሊተ ዝየ እመቦ ዘብከ ኵናተ አው ሰይፈ እስመ ሰይፍየ ወንዋየ ሐቅልየ ኢያምጻእኩ ምስሌየ እስመ ጐጓእኩ በእንተ ትእዛዘ ንጉሥ ።,"And David said unto Ahimelech, And is there not here under thine hand spear or sword? for I have neither brought my sword nor my weapons with me, because the king's business required haste." +ካህኑም። በኤላ ሸለቆ የገደልኸው የፍልስጥኤማዊው የጎልያድ ሰይፍ፥ እነሆ፥ በመጎናጸፊያ ተጠቅልሎ ከዚህ ከኤፉዱ በኋላ አለ፤ ትወድደውም እንደ ሆነ ውሰደው፤ ሌላ ከዚህ የለም አለ። ዳዊትም። እንደ እርሱ ያለ የለምና እርሱን ስጠኝ አለው።,ወይቤሎ ዝክቱ ካህን ናሁ ሰይፉ ለጎልያድ ኢሎፍላዊ ዘቀተልኮ በቄላተ ኤላ ወሀለወት ጥብልልታ በልብስ ወእመሰ ትነሥእ ኪያሃ ንሣእ እስመ አልቦ ባዕደ ዘእንበሌሃ ዝየ ወይቤሎ ዳዊት እመሰ አልቦ ባዕደ እንበሌሃ ሀበኒ ኪያሃ ።,"And the priest said, The sword of Goliath the Philistine, whom thou slewest in the valley of Elah, behold, it is here wrapped in a cloth behind the ephod: if thou wilt take that, take it: for there is no other save that here. And David said, There is none like that; give it me." +ዳዊትም ተነሣ በዚያም ቀን ሳኦልን ፈርቶ ሸሸ፥ ወደ ጌትም ንጉሥ ወደ አንኩስ ሄደ።,ወወሀቦ ኪያሃ ወተንሥአ ዳዊት ወአምሰጠ በይእቲ ዕለት እምገጸ ሳኦል ወመጽአ ዳዊት ኀበ አንኩስ ንጉሠ ጌት ።,"And David arose, and fled that day for fear of Saul, and went to Achish the king of Gath." +የአንኩስ ባሪያዎችም። ይህ ዳዊት የአገሩ ንጉሥ አይደለምን? ሳኦል ሺህ፥ ዳ���ትም እልፍ ገደለ ብለው ሴቶች በዘፈን የዘመሩለት እርሱ አይደለምን? አሉት።,ወይቤልዎ ደቁ ለአንኩስ ነዋ ዳዊት ንጉሠ ብሔር ፤ አኮኑ በእንቲአሁ ወፅአ ሐላይያት ወይቤላ ቀተለ ዳዊት እልፈ ወሳኦል ፲፻ ።,"And the servants of Achish said unto him, Is not this David the king of the land? did they not sing one to another of him in dances, saying, Saul hath slain his thousands, and David his ten thousands?" +ዳዊትም ይህን ቃል በልቡ አኖረ፥ የጌትንም ንጉሥ አንኩስን እጅግ ፈራ።,ወዐቀቦ ዳዊት ለዝንቱ ነገር በልቡ ወፈርሀ ጥቀ እምቅድመ ገጸ አንኩስ ንጉሠ ጌት ።,"And David laid up these words in his heart, and was sore afraid of Achish the king of Gath." +በፊታቸውም አእምሮውን ለወጠ፥ በያዙትም ጊዜ እንደ እብድ ሆነ፥ በበሩም መድረክ ላይ ተንፈራፈረ፥ ልጋጉም በጢሙ ላይ ይወርድ ነበር።,ወሜጠ ገጾ እምኔሁ ወአምሰጠ በይእቲ ዕለት ወዘበጠ ከበሮ በኀበ አንቀጸ ሀገር ወጾረ በእደዊሁ ወሮጸ ኀበ አንቀጽ ወሐፉ ይውሕዝ ውስተ ጽሕሙ ።,"And he changed his behaviour before them, and feigned himself mad in their hands, and scrabbled on the doors of the gate, and let his spittle fall down upon his beard." +አንኩስም ባሪያዎቹን። እነሆ፥ ይህ ሰው እብድ እንደ ሆነ አይታችኋል፤ ለምን ወደ እኔ አመጣችሁት? በፊቴ ያብድ ዘንድ ይህን ያመጣችሁት እብድ ጠፍቶብኝ ነውን? እንዲህ ያለውስ ወደ ቤቴ ይገባልን? አላቸው።,ወይቤሎሙ አንኩስ ለደቁ ናሁ ረከብክሙ ብእሴ ጊጉየ ለምንት ኢያምጻእከምዎ ኀቤየ ።,"Then said Achish unto his servants, Lo, ye see the man is mad: wherefore then have ye brought him to me?" +ሳኦልም ለልጁ ለዮናታንና ለባሪያዎቹ ሁሉ ዳዊትን ይገድሉ ዘንድ ነገራቸው። የሳኦል ልጅ ዮናታን ግን ዳዊትን እጅግ ይወድድ ነበር።,ወይቤሎ ሳኦል ለዮናታን ወልዱ ወለኵሉ ደቁ ከመ ይቅትልዎ ለዳዊት ።,"And Saul spake to Jonathan his son, and to all his servants, that they should kill David." +ዮናታንም። አባቴ ሳኦል ሊገድልህ ፈልጎአል፤ አሁን እንግዲህ ለነገው ተጠንቅቀህ ተሸሸግ፥ በስውርም ተቀመጥ፤,ወዮናታን ወልደ ሳኦል ያፈቅሮ ለዳዊት ጥቀ ወአይድዖ ዮናታን ለዳዊት ወይቤሎ ሳኦል የኀሥሥ ይቅትልከ ወዑቅ ርእስከ ጌሠመ በነግህ ተኀባእ ወንበር ኀበ ተኀባእከ ።,"But Jonathan Saul's son delighted much in David: and Jonathan told David, saying, Saul my father seeketh to kill thee: now therefore, I pray thee, take heed to thyself until the morning, and abide in a secret place, and hide thyself:" +እኔም እወጣለሁ አንተም ባለህበት እርሻ በአባቴ አጠገብ እቆማለሁ፥ ስለ አንተም ከአባቴ ጋር እነጋገራለሁ፤ የሆነውንም አይቼ እነግርሃለሁ ብሎ ለዳዊት ነገረው።,ወእወጽእ ኀቤከ ኀበ ሀለውከ ውስተ ሐቅል ወእመጽእ ህየ ወእትናገር ምስለ አቡየ በእንቲአከ ወእሬኢ ዘከመ ይብለከ ወዘከመ ይቤ ኣየድዐከ ።,"And I will go out and stand beside my father in the field where thou art, and I will commune with my father of thee; and what I see, that I will tell thee." +ዮናታንም ለአባቱ ለሳኦል። እርሱ አልበደለህምና። ሥራውም ለአንተ እጅግ መልካም ሆኖአልና ንጉሡ ባሪያውን ዳዊትን አይበድለው፤,ወተናገረ ዮናታን በእንተ ዳዊት ሠናየ ኀበ ሳኦል አቡሁ ወይቤሎ ኢተአብስ ንጉሥ ላዕለ ገብርከ ዳዊት እስመ ኢአበሰ ላዕሌከ ወምግባሪሁኒ ሠናይ ጥቀ ።,"And Jonathan spake good of David unto Saul his father, and said unto him, Let not the king sin against his servant, against David; because he hath not sinned against thee, and because his works have been to thee-ward very good:" +ነፍሱንም በእጁ ጥሎ ፍልስጥኤማዊውን ገደለ፥ እግዚአብሔርም ለእስራኤል ሁሉ ታላቅ መድኃኒት አደረገ፤ አንተም አይተህ ደስ አለህ፤ በከንቱ ዳዊትን በመግደልህ ስለምን በንጹሕ ደም ላይ ትበድላለህ? ብሎ ስለ ዳዊት መልካም ተናገረ።,ወአግብኣ ለነፍሱ ውስተ እዴሁ ወቀተሎሙ ለኢሎፍሊ ወገብረ እግዚአብሔር መድኀኒት ዐቢየ በላዕሌሁ ወርእዩ ኵሉ እስራኤል ወተፈሥሑ ወለምንት ትኤብስ ላዕለ ደም ንጹሕ ��መ ትቅትሎ ለዳዊት በከንቱ ።,"For he did put his life in his hand, and slew the Philistine, and the LORD wrought a great salvation for all Israel: thou sawest it, and didst rejoice: wherefore then wilt thou sin against innocent blood, to slay David without a cause?" +ሳኦልም የዮናታንን ቃል ሰማ፤ ሳኦልም። ሕያው እግዚአብሔርን! ዳዊት አይገደልም ብሎ ማለ።,ወስምዖ ሳኦል ዘይቤሎ ዮናታን ወመሐለ ሳኦል ወይቤ ሕያው እግዚአብሔር ከመ ኢይመውት ።,"And Saul hearkened unto the voice of Jonathan: and Saul sware, As the LORD liveth, he shall not be slain." +ዮናታንም ዳዊትን ጠርቶ ይህን ነገር ሁሉ ነገረው፤ ዮናታንም ዳዊትን ወደ ሳኦል አመጣው፥ እንደ ቀድሞውም በፊቱ ነበረ።,ወጸውዖ ዮናታን ለዳዊት ወአይድዖ ዘንተ ኵሎ ነገረ ወአብኦ ዮናታን ለዳዊት ኀበ ሳኦል ወነበረ ቅድሜሁ ከመ ዘልፍ ።,"And Jonathan called David, and Jonathan shewed him all those things. And Jonathan brought David to Saul, and he was in his presence, as in times past." +ደግሞም ጦርነት ሆነ፤ ዳዊትም ወጥቶ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ተዋጋ፥ ታላቅ ግዳይም ገደላቸው፥ ከፊቱም ሸሹ።,ወዳግመ መጽአ ፀብእ ወጸንዐ ዳዊት ወተቃተሎሙ ለኢሎፍሊ ወቀተሎሙ ዐቢየ ቀትለ ጥቀ ወጐዩ እምቅድመ ገጹ ።,"And there was war again: and David went out, and fought with the Philistines, and slew them with a great slaughter; and they fled from him." +ሳኦልም ጦሩን ይዞ በቤቱ ተቀምጦ ሳለ ክፉ መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ ያዘው። ዳዊትም በእጁ በገና ይመታ ነበር።,ወኮነ መንፈስ እኩይ ላዕለ ሳኦል ወሀሎ ውስተ ቤቱ ይሰክብ ወኵናቱ ውስተ እዴሁ ወዳዊትሰ ይዜምር በእደዊሁ ።,"And the evil spirit from the LORD was upon Saul, as he sat in his house with his javelin in his hand: and David played with his hand." +ሳኦልም ዳዊትን ከግንብ ጋር ያጣብቀው ዘንድ ጦሩን ወረወረ፤ ዳዊትም ከሳኦል ፊት ዘወር አለ፥ ጦሩም በግንቡ ውስጥ ተተከለ፤ በዚያም ሌሊት ዳዊት ሸሽቶ አመለጠ።,ወፈቀደ ሳኦል ይርግዞ ለዳዊት በይእቲ ኵናት ወተግሕሠ ዳዊት እምቅድሜሁ ለሳኦል ወደርበያ ለኵናቱ ውስተ አረፍት ወዳዊት ተግሕሠ ወአምሰጠ በይእቲ ሌሊት ።,"And Saul sought to smite David even to the wall with the javelin; but he slipped away out of Saul's presence, and he smote the javelin into the wall: and David fled, and escaped that night." +ሳኦልም ዳዊትን ጠብቀው በነጋው እንዲገድሉት መልእክተኞቹን ወደ ዳዊት ቤት ላከ፤ ሚስቱም ሜልኮል። በዚህች ሌሊት ነፍስህን ካላዳንህ ነገ ትገደላለህ ብላ ነገረችው።,ወፈነወ ሳኦል ወዓሊሁ ይዕግቱ ቤተ ዳዊት ከመ ይቅትልዎ በጽባሕ ወአይድዐቶ ለዳዊት ሜልኮል ብእሲቱ ወትቤሎ ለእሙ ኢያድኀንከ ነፍሰከ በዛቲ ሌሊት ጌሠመ ትመውት ።,"Saul also sent messengers unto David's house, to watch him, and to slay him in the morning: and Michal David's wife told him, saying, If thou save not thy life to night, to morrow thou shalt be slain." +ሜልኮልም ዳዊትን በመስኮት አወረደችው፤ ሄደም፥ ሸሽቶም አመለጠ።,ወአውረደቶ ሜልኮል ለዳዊት እንተ መስኮት ወኀለፈ ወተኀጥአ ወአምሰጠ ።,"So Michal let David down through a window: and he went, and fled, and escaped." +ሜልኮልም ተራፊምን ወስዳ በአልጋ ላይ አኖረችው፥ በራስጌውም ጕንጕን የፍየል ጠጉር አደረገች፥ በልብስም ከደነችው።,ወነሥአት ሜልኮል ግንዘተ ወገነዘት ወአስከበቶ ውስተ አራት ወአንበረት ከብደ ጠሊ ትርሁ ሲሁ ወከደነቶ አልባሰ ።,"And Michal took an image, and laid it in the bed, and put a pillow of goats' hair for his bolster, and covered it with a cloth." +ሳኦልም ዳዊትን እንዲያመጡት መልእክተኞችን ላከ፥ እርስዋም። ታምሞአል አለቻቸው።,ወለአከ ሳኦል ሰብአ የአኀዝዎ ለዳዊት ወያምጽእዎ ወይቤልዎ ሕሙም ውእቱ ።,"And when Saul sent messengers to take David, she said, He is sick." +ሳኦልም። እገድለው ዘንድ ዳዊትን ከነ አልጋው አምጡልኝ ብሎ መልእክተኞቹን ወደ ዳዊት ሰደደ።,ወለአከ ኀበ ዳዊት ወይቤሎሙ ኦምጽእዎ በአራቱ ኀቤየ ወቅትልዎ ።,"And Saul sent the messengers again to see David, saying, Bring him up to me in the bed, that I may slay him." +መልእክተኞቹም በገቡ ጊዜ እነሆ፥ ተራፊሙን በአልጋው ላይ አገኙ፥ በራስጌውም ጕንጕን የፍየል ጠጉር ነበረ።,ወመጽኡ እልክቱ እለ ለአከ ወረከቡ ውእተ ግንዘተ ውስተ ምስከቡ ወከብደ ጠሊ ውስተ ትርኣሲሁ ።,"And when the messengers were come in, behold, there was an image in the bed, with a pillow of goats' hair for his bolster." +ሳኦልም ሜልኮልን። ስለ ምን እንዲህ አድርገሽ አታለልሽኝ? ጠላቴን አስኰበለልሽው አላት። ሜልኮልም ለሳኦል። እርሱ። አውጥተሽ ስደጂኝ፥ አለዚያም እገድልሻለሁ አለኝ ብላ መለሰችለት።,ወይቤላ ሳኦል ለሜልኮል ለምንት ከመዝ አስተሐቀርክኒ ወአውጻእኪዮ ለፀርየ ወአምሰጠኒ ወትቤሎ ሜልኮል ለሳኦል ለሊሁ ይቤለኒ ፈንውኒ ወእመ አኮ እቀትለኪ ።,"And Saul said unto Michal, Why hast thou deceived me so, and sent away mine enemy, that he is escaped? And Michal answered Saul, He said unto me, Let me go; why should I kill thee?" +ዳዊትም ሸሽቶ አመለጠ፥ ወደ አርማቴምም ወደ ሳሙኤል መጣ፥ ሳኦልም ያደረገበትን ሁሉ ነገረው፤ እርሱና ሳሙኤልም ሄዱ በነዋትዘራማም ተቀመጡ።,ወዳዊትሰ ተኀጥአ ወአምሰጠ ወሖረ ዳዊት ኀበ ሳሙኤል ውስተ አርማቴም ወዜነዎ ኵሎ ዘገብረ ላዕሌሁ ሳኦል ወሖሩ ዳዊት ወሳሙኤል ውስተ አውቴ ዘራማ ወነበሩ ህየ ።,"So David fled, and escaped, and came to Samuel to Ramah, and told him all that Saul had done to him. And he and Samuel went and dwelt in Naioth." +ሳኦልም። ዳዊት፥ እነሆ፥ በአርማቴም አገር በነዋትዘራማ ተቀምጦአል የሚል ወሬ ሰማ።,ወዜነውዎ ለሳኦል ወይቤልዎ ሀሎ ዳዊት ውስተ አውቴ ዘራማ ።,"And it was told Saul, saying, Behold, David is at Naioth in Ramah." +ሳኦልም ዳዊትን ያመጡት ዘንድ መልእክተኞችን ሰደደ፤ የነቢያት ጉባኤ ትንቢት ሲናገሩ፥ ሳሙኤልም አለቃቸው ሆኖ ሲቆም ባዩ ጊዜ የእግዚአብሔር መንፈስ በሳኦል መልእክተኞች ላይ ወረደ፥ እነርሱም ትንቢት ይናገሩ ጀምር።,ወለአከ ሳኦል ሰብአ የአኀዝዎ ለዳዊት ወረከቡ ማኅበሮሙ ለነቢያት ወሳሙኤል ይቀውም ማእከሌሆሙ ወመጽአ መንፈሰ እግዚአብሔር ላዕለ ሰብኡ ለሳኦል ወተነበዩ ።,"And Saul sent messengers to take David: and when they saw the company of the prophets prophesying, and Samuel standing as appointed over them, the Spirit of God was upon the messengers of Saul, and they also prophesied." +ሳኦልም ያንን በሰማ ጊዜ ሌሎች መልእክተኞችን ሰደደ፥ እነርሱም ደግሞ ትንቢት ተናገሩ። ሳኦልም እንደ ገና ሦስተኛ ጊዜ መልእክተኞችን ሰደደ፥ እነርሱም ደግሞ ትንቢት ተናገሩ።,ወዜነውዎ ለሳኦል ወፈነወ ካልኣነ እምነ ሰብኡ ወእሙንቱኒ ተነበዩ ።,"And when it was told Saul, he sent other messengers, and they prophesied likewise. And Saul sent messengers again the third time, and they prophesied also." +የሳኦልም ቍጣ ነደደ፥ እርሱም ደግሞ ወደ አርማቴም መጣ፥ በሤኩም ወዳለው ወደ ታላቁ የውኃ ጕድጓድ ደረሰ። ሳሙኤልና ዳዊት የት ናቸው? ብሎ ጠየቀ፤ አንድ ሰውም። እነሆ፥ በአርማቴም አገር በነዋትዘራማ ናቸው አለው።,ወተምዐ መዐተ ሳኦል ወሖረ ለሊሁ ውስተ አርማቴም ወሶበ በጽሐ ውስተ ዐዘቅቶሙ ለሕዝብ እለ ውስተ መሴፋ ወተስእለ ወይቤ አይቴ ሀለዉ ሳሙኤል ወዳዊት ወይቤልዎ ሀለዉ ውስተ አውቴ ዘራማ ።,"Then went he also to Ramah, and came to a great well that is in Sechu: and he asked and said, Where are Samuel and David? And one said, Behold, they be at Naioth in Ramah." +ወደ አርማቴምም አገር ወደ ነዋትዘራማ ሄደ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በእርሱ ደግሞ ወረደ፥ እርሱም ሄደ፥ ወደ አርማቴምም አገር ወደ ነዋትዘራማ እስኪመጣ ድረስ ትንቢት ይናገር ነበር።,ወሖረ እምህየ ውስተ አውቴ ዘራማ ወመጽአ ላዕሌሁኒ መንፈሰ እግዚአብሔር ወሖረ ወእንዘ የሐውር ይትኔበይ እስከ በጽሐ ውስተ አውቴ ዘራማ ።,"And he went thither to Naioth in Ramah: and the Spirit of God was upon him also, and he went on, and prophesied, until he came to Naioth in Ramah." +ልብሱንም አወለቀ፥ በሳሙኤልም ፊት ትን���ት ተናገረ፥ ራቁቱንም ወድቆ በዚያ ቀን ሁሉ በዚያም ሌሊት ሁሉ ተጋደመ። ስለዚህ። ሳኦል ደግሞ ከነቢያት መካከል ነውን? ይባባሉ ነበር።,ወአሰሰለ አልባሲሁ ወተነበየ ቅድሜሆሙ ወወድቀ ዕራቁ ኵላ ይእተ ዕለተ ወኵላ ይእተ ሌሊት ወበበይነ ዝንቱ ይቤሉ ወሳኦልኒ ውስተ ነቢያትኑ ።,"And he stripped off his clothes also, and prophesied before Samuel in like manner, and lay down naked all that day and all that night. Wherefore they say, Is Saul also among the prophets?" +ፍልስጥኤማውያንም ከእስራኤል ጋር ተዋጉ፤ የእስራኤልም ሰዎች ከፍልስጥኤማውያን ፊት ሸሹ፥ ተወግተውም በጊልቦዓ ተራራ ላይ ወደቁ።,ወኢሎፍሊሰ ተቃተለ ምስለ እስራኤል ወጐዩ ሰብአ እስራኤል እምቅድመ ገጾሙ ለኢሎፍሊ ወቀተልዎሙ ወወድቁ በደብረ ጌላቡሄ ።,"Now the Philistines fought against Israel: and the men of Israel fled from before the Philistines, and fell down slain in mount Gilboa." +ፍልስጥኤማውያንም ሳኦልንና ልጆቹን በእግር በእግራቸው ተከትለው አባረሩአቸው፤ ፍልስጥኤማውያንም የሳኦልን ልጆች ዮናታንንና አሚናዳብን ሜልኪሳንም ገደሉ።,ወረከብዎሙ ኢሎፍሊ ለሳኦል ወለደቁ ወቅተልዎሙ ኢሎፍሊ ለዮናታን ወለአሚናዳብ ወለሜልኪስ ወልደ ሳኦል ።,"And the Philistines followed hard upon Saul and upon his sons; and the Philistines slew Jonathan, and Abinadab, and Malchishua, Saul's sons." +ሰልፍም በሳኦል ላይ ጠነከረ፥ ቀስተኞችም አገኙት፤ እርሱም ከቀስተኞቹ የተነሣ እጅግ ተጨነቀ።,ወጸንዐ ቀትል ላዕለ ሳኦል ወረከብዎ ሰብአ ቀንጥስጤ ዕደው ነዳፍያን ወነደፍዎ ጸኮ ።,"And the battle went sore against Saul, and the archers hit him; and he was sore wounded of the archers." +ሳኦልም ጋሻ ጃግሬውን። እነዚህ ቈላፋን መጥተው እንዳይወጉኝና እንዳይሳለቁብኝ ሰይፍህን መዝዘህ ውጋኝ አለው። ጋሻ ጃግሬው ግን እጅግ ፈርቶ ነበርና እንቢ አለ። ሳኦልም ሰይፉን ወስዶ በላዩ ወደቀ።,ወይቤሎ ሳኦል ለዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ምላሕ ሰይፈከ ወርግዘኒ ቦቱ ከመ ኢይምጽኡ እሉ ቈላፋን ወኢይርግዙኒ ወኢይሳለቁ ላዕሌየ ወአበዮ ዝክቱ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ እስመ ፈርሀ ጥቅ ወነሥአ ሳኦል ሰይፎ ወተረግዘ ለሊሁ ቦቱ ።,"Then said Saul unto his armourbearer, Draw thy sword, and thrust me through therewith; lest these uncircumcised come and thrust me through, and abuse me. But his armourbearer would not; for he was sore afraid. Therefore Saul took a sword, and fell upon it." +ጋሻ ጃግሬውም ሳኦል እንደ ሞተ ባየ ጊዜ እርሱ ደግሞ በሰይፉ ላይ ወደቀ፥ ከእርሱም ጋር ሞተ።,ወሶበ ርእየ ዝኩ ዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ከመ ሞተ ሳኦል ተረግዘ ውእቱኒ በሰይፉ ለሊሁ ወሞተ ምስሌሁ ።,"And when his armourbearer saw that Saul was dead, he fell likewise upon his sword, and died with him." +በዚያም ቀን ሳኦል ሦስቱም ልጆቹ ጋሻ ጃግሬውም ሰዎቹም ሁሉ በአንድ ላይ ሞቱ።,ጠሞተ ሳኦልኒ ወ፫ደቂቁ ወዘይጸውር ንዋየ ሐቅሉ ይእተ አሚረ ኅቡረ ሞቱ ።,"So Saul died, and his three sons, and his armourbearer, and all his men, that same day together." +በሸለቆውም ማዶና በዮርዳኖስ ማዶ የነበሩ እስራኤላውያን የእስራኤል ሰዎች እንደ ሸሹ፥ ሳኦልና ልጆቹም እንደ ሞቱ ባዩ ጊዜ ከተሞቹን ለቅቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ተቀመጡባቸው።,ወርእዩ ሰብአ እስራኤል እለ ውስተ ማዕዶተ ቈላ ወእለ ውስተ ማሰዶተ ዮርዳኖስ ከመ ጐዩ ሰብአ እስራኤል ወከመ ሞተ ሳኦል ወደቂቁ ወኀደጉ አህጉሪሆሙ ወጐዩ ወመጽኤ ኢሎፍሊ ወነበሩ ውስቴቱ ።,"And when the men of Israel that were on the other side of the valley, and they that were on the other side Jordan, saw that the men of Israel fled, and that Saul and his sons were dead, they forsook the cities, and fled; and the Philistines came and dwelt in them." +በማግሥቱም ፍልስጥኤማውያን የሞቱትን ለመግፈፍ በመጡ ጊዜ ሳኦልና ሦስቱ ልጆቹ በጊልቦዓ ተራራ ላይ ወድቀው አገኙአቸው።,ወእምዝ በሳኒታ መጽኡ ኢሎፍሊ ከመ ይስልብዎሙ ለእለ ሞቱ ወረከብዎሙ ለሳኦል ወለ፫ደቂቁ በኀበ ወድቁ በ���ብረ ጌላቡሄ ።,"And it came to pass on the morrow, when the Philistines came to strip the slain, that they found Saul and his three sons fallen in mount Gilboa." +የሳኦልንም ራስ ቈረጠው የጦር ዕቃውን ገፍፈው ለጣዖታቱ መቅደስ ለሕዝቡም የምስራች ይሰጥ ዘንድ ወደ ፍልስጥኤማውያን አገር ሁሉ ሰደዱ።,ወገፍትዕዎሙ ወሰለብዎሙ ወፈነዉ ይዜንዉ ውስተ ኢሎፍሊ ዘዐውዶሙ ወይዜንዉ ለአማልክቲሆሙ ወለአሕዛቢሆሙ ።,"And they cut off his head, and stripped off his armour, and sent into the land of the Philistines round about, to publish it in the house of their idols, and among the people." +የጦር ዕቃውንም በአስታሮት መቅደስ ውስጥ አኖሩት፤ ሬሳውንም በቤትሳን ቅጥር ላይ አንጠለጠሉት።,ወአንበሩ ንዋየ ሐቅሉ ውስተ አስጥርጥዮን ወበድኖሙሰ ሰቀሉ ውስተ አረፍተ ቤተ ሶም ።,And they put his armour in the house of Ashtaroth: and they fastened his body to the wall of Bethshan. +ፍልስጥኤማውያንም በሳኦል ላይ ያደረጉትን የኢያቢስ ገለዓድ ሰዎች በሰሙ ጊዜ፥,ወሶበ ስምሁ እለ ይነብሩ ውስተ ኢያቢስ ዘገለዓድ ዘገብሩ ኢሎፍሊ ላዕለ ሳኦል ፤,And when the inhabitants of Jabeshgilead heard of that which the Philistines had done to Saul; +ጀግኖች ሰዎች ሁሉ ተነሥተው ሌሊቱን ሁሉ ሄዱ፥ የሳኦልንም ሬሳ የልጆቹንም ሬሳ ከቤትሳን ቅጥር ላይ አወረዱ፤ ወደ ኢያቢስም መጡ፥ በዚያም አቃጠሉት።,ተንሥኡ ኵሉ ዕደወ ኀይል ወሖሩ ኵላ ሌሊተ ወነሥኡ በድኖ ለሳኦል ወበድኖ ለዮናታን ወልዱ እምነ አረፍተ ቤተ ሶም ወአምጽእዎሙ ውስተ ኢያቢስ ወአውዐይዎሙ በህየ ።,"All the valiant men arose, and went all night, and took the body of Saul and the bodies of his sons from the wall of Bethshan, and came to Jabesh, and burnt them there." +አጥንታቸውንም ወሰዱ በኢያቢስም ባለው በአጣጡ ዛፍ በታች ቀበሩት፥ ሰባት ቀንም ጾሙ።,ወነሥኡ አዕፅምቲሆሙ ወቅበርዎሙ መትሕት አሩራን እንተ ውስተ ኢያቢስ ወጾሙ ሰቡበ መዋዕለ ።,"And they took their bones, and buried them under a tree at Jabesh, and fasted seven days." +ሳሙኤልም ሞተ፤ እስራኤልም ሁሉ ተሰብስበው አለቀሱለት፥ በአርማቴምም በቤቱ ቀበሩት። ዳዊትም ተነሥቶ ወደ ፋራን ምድረ በዳ ወረደ።,ወሞተ ሳሙኤል ወተጋብኡ ኵሉ እስራኤል ወበከይዎ ወቀበርዎ ውስተ ቤቱ ውስተ አርማቴም ወተንሥአ ዳዊት ወወረደ ውስተ ሐቅለ ማኦን ።,"And Samuel died; and all the Israelites were gathered together, and lamented him, and buried him in his house at Ramah. And David arose, and went down to the wilderness of Paran." +በማዖንም የተቀመጠ አንድ ሰው ነበረ፥ ከብቱም በቀርሜሎስ ነበረ፤ እጅግም ታላቅ ሰው ነበረ፥ ለእርሱም ሦስት ሺህ በጎችና አንድ ሺህ ፍየሎች ነበሩት፤ በቀርሜሎስም በጎቹን ይሸልት ነበር።,ወሀሎ ብእሲ ውስተ ማኦን ወመራዕዪሁ ውስተ ቀርሜሎስ ይነብር ወዐቢይ ውእቱ ብእሲ ጥቀ ወቦ መራዕየ አባግዕ ሠላሳ ምእት ወመራዕየ አጣሊ ዐሠርቱ ምእት ወሖረ ህየ ውስተ ቀርሜሎስ ከመ ይቅርጽ አባግዒሁ ።,"And there was a man in Maon, whose possessions were in Carmel; and the man was very great, and he had three thousand sheep, and a thousand goats: and he was shearing his sheep in Carmel." +የሰውዮውም ስም ናባል፥ የሚስቱም ስም አቢግያ ነበረ፤ የሴቲቱም አእምሮ ታላቅ፥ መልክዋም የተዋበ ነበረ፤ ሰውዮው ግን ባለጌ ነበረ፥ ግብሩም ክፉ ነበረ፤ ከካሌብም ወገን ነበረ።,ወስሙ ለውእቱ ብእሲ ናበል ወስመ ብእሲቱ አቤግያ ወብእሲቱሰ ኄርት ወጠበብ ወሠናይት ወላሕይት ጥቀ ወውአቱሰ ብእሲ እኩይ ምግባሪሁ ወለዋው ወደንጻዊ ብእሲሁ ።,"Now the name of the man was Nabal; and the name of his wife Abigail: and she was a woman of good understanding, and of a beautiful countenance: but the man was churlish and evil in his doings; and he was of the house of Caleb." +ዳዊትም በምድረ በዳ ሳለ። ናባል በጎቹን ይሸልታል የሚል ወሬ ሰማ።,ወሰምዐ ዳዊት በሐቅል ከመ ይቀርጽ አባግዒሁ ናባል በቀርሜሎስ ።,And David heard in the wilderness that Nabal did shear his sheep. +ዳዊትም አሥር ጕልማሶች ላከ ለጕልማሶችም አለ። ወደ ቀርሜሎስ ወጥታችሁ ወደ ናባል ሂዱ፥ በስሜም ስለ ሰላም ጠይቁት፤,ወለአከ ዳዊት ደቀ ዐሠርተ ወይቤሎሙ ለደቁ ሖሩ ዕርጉ ውስተ ቀርሜሎስ ኀበ ናባል ወበልዎ በቃልየ ሰላምአ ለከአ ።,"And David sent out ten young men, and David said unto the young men, Get you up to Carmel, and go to Nabal, and greet him in my name:" +እንዲህም በሉት። በደኅንነት ኑር፥ ለአንተና ለቤትህም ለአንተም ላሉት ሁሉ ሰላም ይሁን።,ወበልዎ ዳኅንኑአ አንተአ ወዳኅንኑአ ቤትከአ ወዳኀንኑአ ሰብእከአ ።,"And thus shall ye say to him that liveth in prosperity, Peace be both to thee, and peace be to thine house, and peace be unto all that thou hast." +አሁንም በጎችህን እንድትሸልት ሰምቻለሁ፤ እረኞችህም ከእኛ ጋር ነበሩ፥ ከቶ አልበደልናቸውም፤ በቀርሜሎስም በተቀመጡበት ዘመን ሁሉ ከመንጋው አንዳች አልጎደለባቸውም።,ወይእዜኒአ ሰብእአ ነገሩኒአ እለ ሀለዉአ ምስሌነአ ውስተ ሐቅልአ ከመ ይቀርጹአ አባግዒከአ ወኢከላእናሆሙአ ወአልቦአ ዘአዘዝናሆሙአ በኵሉአ መዋዕልአ ዘሀሎነአ ምስሌሆሙአ ውስተአ ቀርሜሎስአ ።,"And now I have heard that thou hast shearers: now thy shepherds which were with us, we hurt them not, neither was there ought missing unto them, all the while they were in Carmel." +ጕልማሶችህን ጠይቃቸው፥ እነርሱም ይነግሩሃል፤ አሁንም እንግዲህ በመልካም ቀን መጥተንብሃልና ጕልማሶች በፊትህ ሞገስ ያግኙ፤ በእጅህም ከተገኘው ለባሪያዎችህና ለልጅህ ለዳዊት፥ እባክህ፥ ስጥ።,ወተሰአሎሙ ለደቂቅከአ ወያየድዑከአ ወይእዜኒአ ሞገሰአ ይርከቡአ ደቅከአ ቅድመ አዕይንቲከአ ወፈኑአ ለዳዊትአ ወልድከአ እምዘአ ብከአ ውስተአ እዴከአ ።,"Ask thy young men, and they will shew thee. Wherefore let the young men find favour in thine eyes: for we come in a good day: give, I pray thee, whatsoever cometh to thine hand unto thy servants, and to thy son David." +የዳዊትም ጕልማሶች መጡ፥ ይህንም ቃል ሁሉ በዳዊት ስም ለናባል ነግረው ዝም አሉ።,ወበጽሑ ደቀ ዳዊት ወነገርዎ ለናባል ዘንተ ነገረ በቃለ ዳዊት ኵሎ ዘለአኮሙ ወተንሥአ ።,"And when David's young men came, they spake to Nabal according to all those words in the name of David, and ceased." +ናባልም ለዳዊት ባሪያዎች። ዳዊት ማን ነው? የእሴይስ ልጅ ማን ነው? እያንዳንዳቸው ከጌቶቻቸው የኰበለሉ ባሪያዎች ዛሬ ብዙዎች ናቸው።,ወአውሥኦሙ ለደቀ ዳዊት ወይቤሎሙ መኑ ውእቱ ዳዊት ወመኑ ውእቱ ወልደ እሴይ ፤ ዮም አብዱ አግብርት ወበዝኁ እለ ተኀጥኡ እምአጋዕዝቲሆሙ ።,"And Nabal answered David's servants, and said, Who is David? and who is the son of Jesse? there be many servants now a days that break away every man from his master." +እንጀራዬንና የወይን ጠጄን ለሸላቾቼም ያረድሁትን ሥጋ ወስጄ ከወዴት እንደ ሆኑ ለማላውቃቸው ሰዎች እሰጣለሁን? ብሎ መለሰላቸው።,ለምንት ሊተ አነ እነሥእ ኅብስትየ ።,"Shall I then take my bread, and my water, and my flesh that I have killed for my shearers, and give it unto men, whom I know not whence they be?" +የዳዊትም ጕልማሶች ዞረው በመጡበት መንገድ ተመለሱ፥ መጥተውም ይህን ነገር ሁሉ ለዳዊት ነገሩት።,ወወይንየ ወሥጋየ ዘጠባሕኩ ለእለ ይቀርጹ አባግዕየ ወእፌኑ ለሰብእ ዘኢያአምር እምአይቴ እሙንቱ ።,"So David's young men turned their way, and went again, and came and told him all those sayings." +ዳዊትም ሰዎቹን። ሁላችሁ ሰይፋችሁን ታጠቁ አላቸው። ሁሉም ሰይፋቸውን ታጠቁ፥ ዳዊትም ሰይፉን ታጠቀ፤ አራት መቶ ሰዎችም ዳዊትን ተከትለው ወጡ፥ ሁለት መቶውም በዕቃው ዘንድ ተቀመጡ።,ወተመይጡ ደቀ ዳዊት ወገብኡ ፍኖቶሙ ወበጽሑ ወዜነውዎ ለዳዊት ዘንተ ነገረ ።,"And David said unto his men, Gird ye on every man his sword. And they girded on every man his sword; and David also girded on his sword: and there went up after David about four hundred men; and two hundred abode by the stuff." +ከብላቴኖቹ አንዱ ለናባል ሚስት ለአቢግያ እንዲህ ብሎ ነገራት። እነሆ፥ ዳዊት በምድረ በዳ ሳለ ጌታችንን ሊባርኩ መልእክ��ኞች ላከ፤ እርሱ ግን ሰደባቸው።,ወይቤሎሙ ዳዊት ለሰብኡ ቅንቱ አስይፍቲክሙ ኵልክሙ ወዳዊትኒ ቀነተ ሰይፎ ወዐርጉ ምስሌሁ ለዳዊት ፬፻ብእሲ ወ፪፻ብእሲ ነበሩ ኀበ ንዋዮሙ ።,"But one of the young men told Abigail, Nabal's wife, saying, Behold, David sent messengers out of the wilderness to salute our master; and he railed on them." +እነዚህ ሰዎች ግን በእኛ ዘንድ እጅግ መልካም ነበሩ፤ አልበደሉንምም፥ ከእነርሱም በሄድንበት ዘመን ሁሉ በምድረ በዳ ሳለን አንዳች አልጠፋብንም፤,ወዜነዋ ለእቤግያ ብእሲቱ ለናባል አሐዱ እምውስተ ደቁ ወይቤላ ለአከ ዳዊት ደቆ እምነ ሐቅል ያእኵትዎ ለእግዚእነ ወኢተመይጦሙ ።,"But the men were very good unto us, and we were not hurt, neither missed we any thing, as long as we were conversant with them, when we were in the fields:" +ከእነርሱ ጋር ሆነን መንጋውን በጠበቅንበት ዘመን ሁሉ ሌሊትና ቀን አጥር ሆነውን ነበር።,ወእሙንቱሰ ሰብእ ኄራን ጥቀ ኮኑ ላዕሌነ ወአልቦ ዘከልኡነ ወአልቦ ዘእዘዙነሂ በኵሉ መዋዕል ዘነበርነ ምስሌሆሙ ።,"They were a wall unto us both by night and day, all the while we were with them keeping the sheep." +ስለዚህም በጌታችንና በቤቱ ሁሉ ላይ ክፉ ነገር እንዲመጣ ተቈርጦአልና፥ እርሱ ምናምንቴ ሰው ስለ ሆነ ማንም ሊናገረው አይችልምና የምታደርጊውን ተመልከቺና እወቂ።,ወእመሂ ሀለውነ ሐቅለ ከመ አረፍት ኮኑነ መዓልተ ወሌሊተ በኵሉ መዋዕል ዘነበርነ ምስሌሆሙ ወንርዒ መራዕዪነ ።,"Now therefore know and consider what thou wilt do; for evil is determined against our master, and against all his household: for he is such a son of Belial, that a man cannot speak to him." +አቢግያም ፈጥና ሁለት መቶ እንጀራ፥ ሁለት አቁማዳ የወይን ጠጅ፥ አምስትም የተዘጋጁ በጎች፥ አምስትም መስፈሪያ ጥብስ እሸት፥ አንድ መቶ ዘለላ ዘቢብ፥ ሁለት መቶም የበለስ ጥፍጥፍ ወሰደች፥ በአህዮችም ላይ አስጫነች።,ወይእዜኒ አእምሪ ወርእዪ ዘከመ ትገብሪ እስመ በጽሐት እኪት ላዕለ እግዚእነ ወላዕለ ቤቱ ወውእቱሰ እኩይ እምነ ፍጥረቱ ወኢይከውን እምነጊሮቱ ።,"Then Abigail made haste, and took two hundred loaves, and two bottles of wine, and five sheep ready dressed, and five measures of parched corn, and an hundred clusters of raisins, and two hundred cakes of figs, and laid them on asses." +ለብላቴኖችዋም። አስቀድማችሁ በፊቴ ሂዱ፥ እነሆም፥ እከተላችኋለሁ አለች። ይህንም ለባልዋ ለናባል አልነገረችውም።,ወአፍጠነት አቤግያ ወነሥአት ምስሌሃ ፪፻ኅብስተ ወክልኤተ እጽሕብተ ወይን ወ፭እጣሌ ወኀምስተ እባግዐ ግቡረ ወኀምስተ መስፈርት ዘኤፍ ጥሕነ ወአሐደ ሙዳየ ዘቢብ ወ፪፻እጊለ በለስ ወጸዐነት ላዕለ አእዱግ ።,"And she said unto her servants, Go on before me; behold, I come after you. But she told not her husband Nabal." +እርስዋም በአህያው ላይ ተቀምጣ በተራራው ላይ በተሰወረ ስፍራ በወረደች ጊዜ፥ እነሆ፥ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ እርስዋ ወረዱ፤ እርስዋም ተገናኘቻቸው።,ወትቤሎሙ ለአግብርቲሃ ሖሩ ቅድሜየ ቅድሙኒ ወናሁ አነኒ እተልወክሙ እመጽእ ወኢያይድዐቶ ለምታ ።,"And it was so, as she rode on the ass, that she came down by the covert of the hill, and, behold, David and his men came down against her; and she met them." +ዳዊትም። ለዚህ ሰው ከሆነው ሁሉ አንድ ነገር እንዳይጠፋበት በእውነት ከብቱን ሁሉ በምድረ በዳ በከንቱ ጠበቅሁ፥ እርሱም ስለ በጎነቴ ክፋት መለሰልኝ።,ወእምዝ ሶበ ተጽዕነት ይእቲ ዲበ እድግ ወሪዳ ሙራደ ደብር ወናሁ ዳዊት ምስለ ሰብኡ ተቀበልዋ ወተራከብዋ ።,"Now David had said, Surely in vain have I kept all that this fellow hath in the wilderness, so that nothing was missed of all that pertained unto him: and he hath requited me evil for good." +ለእርሱም ከሆነው ሁሉ እስከ ነገ ጥዋት ድረስ አንድ ወንድ ስንኳ ብተው፥ እግዚአብሔር በዳዊት ላይ እንዲህ ያድርግ እንዲህም ይጨምር ብሎ ነበር።,ወይቤላ ዳዊት ታድኅንዮኑ ለዐማፃ ፤ በቀብኩ ሎቱ ለናባል ኵሎ ንዋዮ በሐቅል ወአልቦ ዘእዘዝነ ይንሥኡ እምኵሉ ንዋዩ ወኢምንተኒ ወፈደየኒ እኪተ ህየንተ ሠናይት ።,"So and more also do God unto the enemies of David, if I leave of all that pertain to him by the morning light any that pisseth against the wall." +አቢግያም ዳዊትን ባየች ጊዜ ከአህያዋ ላይ ፈጥና ወረደች፥ በዳዊትም ፊት በግምባርዋ ወደቀች፥ በምድርም ላይ እጅ ነሣች።,ከመዝ ለይረስዮ እግዚአብሔር ለዳዊት ወከመዝ ለይቅትሎ ለእመቦ ዘአትረፍኩ እምነ ኵሉ ዘናባል እስከ ይጸብሕ ወኢዘያስተአዝብ በኀበ አረፍት ።,"And when Abigail saw David, she hasted, and lighted off the ass, and fell before David on her face, and bowed herself to the ground," +በእግሩም ላይ ወደቀች፥ እንዲህም አለች። ጌታዬ ሆይ፥ ይህ ኃጢአት በእኔ ላይ ይሁን፤ እኔ ባሪያህ በጆሮህ ልናገር፥ የባሪያህንም ቃል አድምጥ።,ወአፍጠነት አቤግያ ወወረደት እምላዕለ እድግ ሶበ ርእየቶ ለዳዊት ወወድቀት በገጻ ወሰገደት ሎቱ ውስተ ምድር ኀበ እገሪሁ ።,"And fell at his feet, and said, Upon me, my lord, upon me let this iniquity be: and let thine handmaid, I pray thee, speak in thine audience, and hear the words of thine handmaid." +በዚህ ምናምንቴ ሰው በናባል ላይ ጌታዬ ልቡን እንዳይጣል እለምናለሁ፤ እንደ ስሙ እንዲሁ እርሱ ነው፤ ስሙ ናባል ነው፥ ስንፍናም አድሮበታል፤ እኔ ባሪያህ ግን ከአንተ የተላኩትን የጌታዬን ጕልማሶች አላየሁም።,ወትቤሎ ላዕሌየ ለትኩን እግዚኦ ኀጢኦት ወአብሓ ለአመትከ ወትንግርከ ወስምን ቃላ ለአመትከ ።ወኢይትሉ ልበ እግዚእየ መንገለ ዝከቱ ብእሲ እኩይ እስመ በከመ ስሙ ከማሁ እበዲሁ እንተ ላዕሌሁ ፤ ሎቱ ናባል ስሙ ወእበዲሁኒ ሀሎ ምስሌሁ ፤ ወአንሰ አመትከ ኢርኢክዎሙ ለደቅከ እለ ፈነውከ ።,"Let not my lord, I pray thee, regard this man of Belial, even Nabal: for as his name is, so is he; Nabal is his name, and folly is with him: but I thine handmaid saw not the young men of my lord, whom thou didst send." +አሁንም፥ ጌታዬ ሆይ፥ ሕያው እግዚአብሔርን! በሕያው ነፍስህም እምላለሁ! ወደ ደም እንዳትገባ፥ እጅህም ራስህን እንዳታድን የከለከለህ እግዚአብሔር ነው፤ አሁንም ጠላቶችህና በጌታዬ ላይ ክፉ የሚሹ ሁሉ እንደ ናባል ይሁኑ።,ወይእዜኒ እግዚኦ ሕያው እግዚአብሔር ወሕያውት ነፍስከ በከመ ከልአከ እግዚአብሔር ከመ ኢትባእ ላዕለ ደም አላ ከመ ታድኅን እዴከ ዘዚእከ ፤ ወይእዜኒ ከመ ናባል ለይኩኑ ጸላእትከ ወእለ የኀሥሡ ላዕለ እግዚእየ እኪተ ።,"Now therefore, my lord, as the LORD liveth, and as thy soul liveth, seeing the LORD hath withholden thee from coming to shed blood, and from avenging thyself with thine own hand, now let thine enemies, and they that seek evil to my lord, be as Nabal." +አሁንም ባሪያህ ወደ ጌታዬ ያመጣችው ይህ መተያያ ጌታዬን ለሚከተሉ ጕልማሶች ይሰጥ።,ወይእዜኒ ተመጠዋ አምኃሃ ለአመትከ ዘእምጻእኩ ለእግዚእየ ወሀቦሙ ለሰብእ እለ ይቀውሙ ኀበ እግዚእየ ።,"And now this blessing which thine handmaid hath brought unto my lord, let it even be given unto the young men that follow my lord." +የእግዚአብሔርን ጦርነት ስለምትዋጋ እግዚአብሔር በእውነት ለጌታዬ የታመነ ቤት ይሠራልና የእኔን የባሪያህን ኃጢአት፥ እባክህ፥ ይቅር በል፤ በዘመንህም ሁሉ ክፋት አይገኝብህም።,ወስረይ ላቲ ኣበሳሃ ለአመትከ እስመ ገቢረ ይገብር እግዚአብሔር ለእግዚእየ ቤተ ምእመነ ወፀብኦ ለእግዚእየ ይፀብእ ሎቱ እግዚአብሔር ወእከ ትሰ ኢትከውን እምኀቤከ ለዝላፉ ።,"I pray thee, forgive the trespass of thine handmaid: for the LORD will certainly make my lord a sure house; because my lord fighteth the battles of the LORD, and evil hath not been found in thee all thy days." +ያሳድድህ ዘንድ ነፍስህንም ይሻ ዘንድ ሰው ቢነሣ፥ የጌታዬ ነፍስ በሕያዋን ወገን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የታሰረች ትሆናለች፤ የጠላቶችህንም ነፋስ ከወንጭፍ እንደሚጣል እንዲሁ ይጥላታል።,ወለእመቦ ዘተንሥኦ ሰብእ ዘይዴግነከ ወየኀሥሣ ለነፍስከ ወነፍስከሰ እስርት ይእቲ በማእሰረ ሕይወት በኀበ እግዚአብሔር ወነፍሰ ጸላእትከስ ተወጽፉ በማእከለ ሞጸፍ ።,"Yet a man is risen to pursue thee, and to seek thy soul: but the soul of my lord shall be bound in the bundle of life with the LORD thy God; and the souls of thine enemies, them shall he sling out, as out of the middle of a sling." +እግዚአብሔርም ለጌታዬ የተናገረውን ቸርነት ሁሉ ባደረገልህ ጊዜ፥ በእስራኤልም ላይ አለቃ አድርጎ ባስነሣህ ጊዜ፥,ወይከውን ወይገብር እግዚአብሔር ለእግዚእየ ኵሎ ዘነበበ ላዕሌከ ሠናይተ ወይሠይመከ መኵንነ ላዕለ እስራኤል ።,"And it shall come to pass, when the LORD shall have done to my lord according to all the good that he hath spoken concerning thee, and shall have appointed thee ruler over Israel;" +አንተ በከንቱ ደም እንዳላፈሰስህ፥ በገዛ እጅህም እንዳልተካስህ ይህ ዕንቅፋትና የሕሊና ጸጸት በጌታዬ አይሆንልህም፤ እግዚአብሔርም ለጌታዬ በጎ ባደረገልህ ጊዜ፥ ባሪያህን አስብ።,ወሐስ ሎቱ ለእግዚእየ እምነ ዝንቱ ርኩስ ወጊጉየ ልብ ወእምነ ክዒወ ደም ንጹሕ በከንቱ ወትድኅን እዴሁ ለእግዚእየ ወተዘከራ ለአመትከ ከመ ታሠኒ ላዕሌሃ ።,"That this shall be no grief unto thee, nor offence of heart unto my lord, either that thou hast shed blood causeless, or that my lord hath avenged himself: but when the LORD shall have dealt well with my lord, then remember thine handmaid." +ዳዊትም አቢግያን አላት። ዛሬ እኔን ለመገናኘት አንቺን የሰደደ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይመስገን።,ወይቤላ ዳዊት ለአቤግያ ይትባረከ እግዚአብሔር እምላከ እስራኤል ዘፈነወኪ ዮም ቅድሜየ ።,"And David said to Abigail, Blessed be the LORD God of Israel, which sent thee this day to meet me:" +ወደ ደም እንዳልሄድ፥ በእጄም በቀል እንዳላደርግ ዛሬ የከለከለኝ አእምሮሽ የተመሰገነ ይሁን፥ አንቺም የተመሰገንሽ ሁኚ።,ወብሩከ ግዕዝኪ ወቡርክት እንቲ እንተ ከላእክኒ ዮም በዛቲ ዕለት ከመ ኢይባእ ላዕለ ደም ወኣድኅን ሊተ እዴየ ።,"And blessed be thy advice, and blessed be thou, which hast kept me this day from coming to shed blood, and from avenging myself with mine own hand." +ነገር ግን ክፉ እንዳላደርግብሽ የከለከለኝ የእስራኤል አምላክ ሕያው እግዚአብሔርን! እኔን ለመገናኘት ፈጥነሽ ባልመጣሽ ኖሮ እስኪነጋ ድረስ ለናባል አንድ ወንድ ስንኳ ባልቀረውም ነበር።,ወባሕቱ ሕያው እግዚአብሔር እምላከ እስራኤል ዘከልአኒ ዮም ከመ ኢያሕሥም ላዕሌኪ ከመ ሶበ ኢያፍጠንኪ ወኢመጻእኪ ወኢተቀበልከኒ እቤ ወዳእኩ ከመ ኢያትርፍ ለናባል እስከ ጎሐ ጽባሕ ወኢዘያስተእዝብ በኀበ እረፍት ።,"For in very deed, as the LORD God of Israel liveth, which hath kept me back from hurting thee, except thou hadst hasted and come to meet me, surely there had not been left unto Nabal by the morning light any that pisseth against the wall." +ዳዊትም ያመጣችውን ከእጅዋ ተቀብሎ። በደኅና ወደቤትሽ ሂጂ፤ እነሆ፥ ቃልሽን ሰማሁ፥ ፊትሽንም አከበርሁ አላት።,ወነሥኣ ዳዊት እምእዴሃ ኵሎ ዘአምጽአት ሎቱ ወይቤላ ሑሪ በሰላም ዕርጊ ቤትኪ ወናሁ ርእዪ ከመ ሰማዕኩ ቃለኪ ወአድለውኩ ለገጽኪ ።,"So David received of her hand that which she had brought him, and said unto her, Go up in peace to thine house; see, I have hearkened to thy voice, and have accepted thy person." +አቢግያም ወደ ናባል መጣች፤ እነሆም፥ በቤቱ እንደ ንጉሥ ግብዣ ያለ ግብዣ ያደርግ ነበር፤ ናባልም እጅግ ሰክሮ ነበርና ልቡ ደስ ብሎት ነበር፤ ስለዚህም እስኪነጋ ድረስ ታናሽ ነገር ወይም ታላቅ ነገር አልነገረችውም ነበር።,ወበጽሐት አቤግያ ኀበ ናባል ወረከበት በዓለ ይገብሩ በውስተ ቤቱ ከመ በዓለ መንግሥት ወተፈሥሐ ልቡ ለናባል ወስክረ ጥቀ ወኢነገረቶ ወኢአሐተ ቃለ ኢንኡሰ ወኢዐቢየ እስከ ጸብሐ ብሔር ።,"And Abigail came to Nabal; and, behold, he held a feast in his house, like the feast of a king; and Nabal's heart was merry within him, for he was very drunken: wherefore she told him nothing, less or more, until the morning light." +በነጋውም የጠጁ ስካር ከናባል ባለፈ ጊዜ ሚስ��� ይህን ነገር ነገረችው፤ ልቡም በውስጡ ሞተ፥,ወሶበ ጸብሐ ወኀደጎ ስክረ ወይኑ ለናባል አይድዐቶ ብእሲቱ ዘንተ ነገረ ወሞቶ ልቡ በላዕሌሁ ወውእቱ የብሰ ከመ እብን ።,"But it came to pass in the morning, when the wine was gone out of Nabal, and his wife had told him these things, that his heart died within him, and he became as a stone." +እንደ ድንጋይም ሆነ፤ ከአሥር ቀንም በኋላ እግዚአብሔር ናባልን ቀሠፈው፥ እርሱም ሞተ።,ወእምዝ ሶበ ኮነ ዐሡረ መዋዕለ ቀሠፎ እግዚአብሔር ለናባል ወሞተ ።,"And it came to pass about ten days after, that the LORD smote Nabal, that he died." +ዳዊትም ናባል እንደ ሞተ በሰማ ጊዜ። ከናባል እጅ የስድቤን ፍርድ የፈረደልኝ፥ ባሪያውንም ከክፋት የጠበቀ እግዚአብሔር ይመስገን፤ እግዚአብሔርም የናባልን ክፋት በራሱ ላይ መለሰ አለ። ዳዊትም ልኮ ያገባት ዘንድ አቢግያን ተነጋገራት።,ወሰምዐ ዳዊት ከመ ሞተ ናባል ወይቤ ይትባረክ እግዚአብሔር ዘፈትሐ ሊተ ወኰነነኒ ትዕይንትየ እምእዴሁ ለናባል ወአድኀኖ ለገብሩ እምእዴሆሙ ለእኩያን ወአግብኣ እግዚአብሔር ለእኪት ላዕለ ርእሱ ፤ ወለአከ ዳዊት ይትና ገርዋ ለአቤግያ ሎቱ ከመ ያውስባ ።,"And when David heard that Nabal was dead, he said, Blessed be the LORD, that hath pleaded the cause of my reproach from the hand of Nabal, and hath kept his servant from evil: for the LORD hath returned the wickedness of Nabal upon his own head. And David sent and communed with Abigail, to take her to him to wife." +የዳዊትም ባሪያዎች ወደ ቀርሜሎስ ወደ አቢግያ በመጡ ጊዜ። ዳዊት ያገባሽ ዘንድ ወደ አንቺ ልኮናል ብለው ነገሩአት።,ወመጽኡ ደቀ ዳዊት ኀበ አቤግያ ውስተ ቀርሜሎስ ወተናገርዋ ወይቤልዋ ዳዊት ለአከነ ኀቤኪ ከመ ይንሣእኪ ሎቱ ትኩንዮ ብእሲቶ ያውስብኪ ።,"And when the servants of David were come to Abigail to Carmel, they spake unto her, saying, David sent us unto thee, to take thee to him to wife." +ተነሥታም በግምባርዋ ወድቃ እጅ ነሣችና። እነሆ፥ እኔ ገረድህ የጌታዬን ሎሌዎች እግር አጥብ ዘንድ አገልጋይ ነኝ አለች።,ወተንሥአት ወሰገደት ውስተ ምድር በገጻ ወትቤ ናሁ አመትከ ወቍልዒትከ ከመ ትሕፅብ መከየደ እገሪከ ።,"And she arose, and bowed herself on her face to the earth, and said, Behold, let thine handmaid be a servant to wash the feet of the servants of my lord." +አቢግያም ፈጥና ተነሣች፤ በአህያም ላይ ተቀመጠች፥ አምስቱም ገረዶችዋ ተከተሉአት፤ የዳዊትንም መልእክተኞች ተከትላ ሄደች፥ ሚስትም ሆነችው።,ወተንሥአት አቤግያ ወተጽዕነት እድገ ወተለዋሃ ኀምስ እዋልድ ወሖረት ወተለወቶሙ ለደቀ ዳዊት ወአውሰባ ወኮነቶ ብእሲቶ ።,"And Abigail hasted, and arose, and rode upon an ass, with five damsels of hers that went after her; and she went after the messengers of David, and became his wife." +ዳዊትም ደግሞ ኢይዝራኤላዊቱን አኪናሆምን ወሰደ፤ ሁለቱም ሚስቶች ሆኑለት።,ወነሥአ ለአኪናሖም እምውስተ ኢይዝራኤል ወክልኤሆን ኮና አንስቲያሁ ።,David also took Ahinoam of Jezreel; and they were also both of them his wives. +ሳኦል ግን የዳዊትን ሚስት ልጁን ሜልኮልን አገሩ ጋሊም ለነበረው ለሌሳ ልጅ ለፈልጢ ሰጥቶ ነበር።,ወሳኦልሰ ወሀባ ለሜልኮል ወለቱ ብእሲተ ዳዊት ለፈልጢ ወልደ ያሜስ ዘእምነ ሮሜ ።,"But Saul had given Michal his daughter, David's wife, to Phalti the son of Laish, which was of Gallim." +እንዲህም ሆነ፤ ሳኦል ፍልስጥኤማውያንን ከማሳደድ ከተመለሰ በኋላ። እነሆ፥ ዳዊት በዓይንጋዲ ምድረ በዳ አለ የሚል ወሬ ደረሰለት።,ወሖረ ዳዊት ወነበረ ውስተ መጽብብ ዘጋዲ ።,"And it came to pass, when Saul was returned from following the Philistines, that it was told him, saying, Behold, David is in the wilderness of Engedi." +ሳኦልም ከእስራኤል ሁሉ የተመረጡትን ሦስት ሺህ ሰዎች ወሰደ፥ ዳዊትንና ሰዎቹንም ለመፈለግ የበረሀ ፍየሎች ወደ ነበሩባቸው ዓለቶች ሄደ።,ወእምዝ ሶበ ገብአ ሳኦል እምድኅሬሆሙ ለኢሎፍሊ ወአይድዕዎ ወይቤልዎ ነዋ ዳዊት ሀለወ ውስተ ገዳም ዘጋዲ ።,"Then Saul took three thousand chosen men out of all Israel, and went to seek David and his men upon the rocks of the wild goats." +በመንገድም አጠገብ ወዳሉት የበጎች ማደሪያዎች መጣ፥ በዚያም ዋሻ ነበረ፤ ሳኦልም ወገቡን ይሞክር ዘንድ ከዚያ ገባ፤ ዳዊትና ሰዎቹም ከዋሻው በውስጠኛው ቦታ ተቀምጠው ነበር።,ወነሥአ ምስሌሁ ሳኦል ፴፻ብእሴ ኅሩያነ እምነ ኵሉ እስራኤል ወሖረ ይኅሥሦ ለዳዊት ወለሰብኡ ኀበ ምንዓወ ህየላት ።,"And he came to the sheepcotes by the way, where was a cave; and Saul went in to cover his feet: and David and his men remained in the sides of the cave." +የዳዊትም ሰዎች። እነሆ፥ ጠላትህን በእጅህ አሳልፌ እሰጠዋለሁ፥ በዓይንህም ደስ የሚያሰኝህን ታደርግበታለህ ብሎ እግዚአብሔር የነገረህ ቀን፥ እነሆ፥ ዛሬ ነው አሉት። ዳዊትም ተነሥቶ የሳኦልን መጎናጸፊያ ዘርፍ በቀስታ ቈረጠ።,ወበጽሐ ኀበ መራዕየ ኖሎት እለ ውስተ ፍኖት ወቦ ህየ በአት ወቦአ ሳኦል ውስተ ይእቲ በአት ይትዋፈር ወሀለወ ህየ ዳዊት ወሰብኡ ውስጣ ለይእቲ በአት ይነብሩ ።,"And the men of David said unto him, Behold the day of which the LORD said unto thee, Behold, I will deliver thine enemy into thine hand, that thou mayest do to him as it shall seem good unto thee. Then David arose, and cut off the skirt of Saul's robe privily." +ከዚያም በኋላ እንዲህ ሆነ፤ የሳኦልን የልብሱን ዘርፍ ስለቈረጠ የዳዊት ልብ በኀዘን ተመታ።,ወይቤልዎ ሰብኡ ።,"And it came to pass afterward, that David's heart smote him, because he had cut off Saul's skirt." +ሰዎቹንም። እግዚአብሔር የቀባው ነውና እግዚአብሔር በቀባው በጌታዬ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር አደርግ ዘንድ እጄንም እጥልበት ዘንድ እግዚአብሔር ከእኔ ያርቀው አላቸው።,ለዳዊት ናሁ ዛቲ ዕለት እንተ ይቤለከ እግዚአብሔር ኣገብኦ ለጸላኢከ ውስተ እዴከ ወግበሮ ዘከመ ይኤድመከ ቅድመ አዕይንቲከ ወተንሥአ ዳዊት ወመተረ ጽንፈ ልብሲ ጽምሚተ ።,"And he said unto his men, The LORD forbid that I should do this thing unto my master, the LORD'S anointed, to stretch forth mine hand against him, seeing he is the anointed of the LORD." +ዳዊትም በዚህ ቃል ሰዎቹን ከለከላቸው፥ በሳኦልም ላይ ይነሡ ዘንድ አልተዋቸውም፤ ሳኦልም ከዋሻው ተነሥቶ መንገዱን ሄደ።,ወእምዝ አውደቆ ልበ እስመ መተረ ጽንፈ ልብሱ ለሳኦል ።,"So David stayed his servants with these words, and suffered them not to rise against Saul. But Saul rose up out of the cave, and went on his way." +ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ ብሎ ጮኸ፤ ሳኦልም ወደ ኋላው ተመለከተ፥ ዳዊትም ወደ ምድር ተጐንብሶ እጅ ነሣ።,ወይቤሎሙ ዳዊት ለሰብኡ ኢይሬሲ ሊተ እግዚአብሔር ከመ እግበሮ ለዝንቱ ነገር ወኣልዕል እዴየ ላዕለ እግዚእየ መሲሑ ለእግዚአብሔር እስመ መሲሑ ለእግዚአብሔር ውእቱ ።,"David also arose afterward, and went out of the cave, and cried after Saul, saying, My lord the king. And when Saul looked behind him, David stooped with his face to the earth, and bowed himself." +ዳዊትም ሳኦልን አለው። እነሆ፥ ዳዊት ክፉ ነገር ይሻብሃል የሚሉህን ሰዎች ቃል ለምን ትሰማለህ?,ወከልኦሙ ዳዊት ለሰብኡ ወኢያብሖሙ ይትነሥኡ ይቅትልዎ ለሳኦል ወተንሥአ ሳኦል ወሖረ ፍኖቶ ወወረደ ።,"And David said to Saul, Wherefore hearest thou men's words, saying, Behold, David seeketh thy hurt?" +እነሆ፥ ዛሬ በዋሻው ውስጥ እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ እንደ ሰጠህ ዓይንህ አይታለች፤ አንተንም እንድገድልህ ሰዎች ተናገሩኝ፤ እኔ ግን። በእግዚአብሔር የተቀባ ነውና እጄን በጌታዬ ላይ አልዘረጋም ብዬ ራራሁልህ።,ወተንሥአ ዳዊት እምድኅሬሁ እምውስተ በአት ወጸርኀ ዳዊት እምድኅሬሁ ለሳኦል ወይቤሎ እግዚእየ ንጉሥ ወነጸረ ሳኦል ድኅሬሁ ወሰገደ ሎቱ ዳዊት በገጹ ውስተ ምድር ።,"Behold, this day thine eyes have seen how that the LORD had delivered thee to day into mine hand in the cave: and some bade me kill thee: but mine eye spared thee; and I said, I will not put forth mine hand against my lord; for he is the LORD'S anointed." +ደግሞም፥ አባቴ ሆይ፥ የልብስህ ዘርፍ በእጄ እንዳለ ተመልክተህ እወቅ፤ የልብስህንም ዘርፍ በቈረጥሁ ጊዜ አልገደልሁህም፤ ስለዚህም በእጄ ክፋትና በደል እንደሌለ፥ አንተም ነፍሴን ልትወስድ ምንም ብታሳድደኝ እንዳልበደልሁህ ተመልክተህ እወቅ።,ወይቤሎ ዳዊት ለሳኦል ለምንት ትሰምዕ ነገሮሙ ለሕዝብ እለ ይብሉከ ናሁ ዳዊት የኀሥሣ ለነፍስከ ።,"Moreover, my father, see, yea, see the skirt of thy robe in my hand: for in that I cut off the skirt of thy robe, and killed thee not, know thou and see that there is neither evil nor transgression in mine hand, and I have not sinned against thee; yet thou huntest my soul to take it." +እግዚአብሔር በእኔና በአንተ መካከል ይፍረድ፥ እግዚአብሔርም አንተን ይበቀልልኝ፤ እጄ ግን በአንተ ላይ አትሆንም።,ናሁ ዮም በዛቲ ዕለት ርእያ አዕይንቲከ እፎ አግብአከ እግዚአብሔር ውስተ እዴየ በውስተ በአት ወኢፈቀድኩ እቅትልከ ወመሐኩከ ወእቤ ኢያልዕል እዴየ ላዕለ እግዚእየ እስመ መሲሑ ለእግዚአብሔር ውእቱ ።,"The LORD judge between me and thee, and the LORD avenge me of thee: but mine hand shall not be upon thee." +በጥንት ምሳሌ። ከኃጢአተኞች ኀጢአት ይወጣል እንደ ተባለ፤ እጄ ግን በአንተ ላይ አትሆንም።,ወናሁ ጽንፈ ልብስከ ውስተ እዴየ ወመተርኩ ጽንፈ ልብስከ ወኢቅተልኩከ ወርኢ እንከ ወአእምር ከመ አልቦ እኪት ውስተ እዴየ ዮም ወኢዐመፃ ወኢዐሊው ወኢአበስኩ ላዕሌከ ወአንተስ ትቄ ጽር በዘ ት ትሜጠ ዋ ለነፍስየ ።,"As saith the proverb of the ancients, Wickedness proceedeth from the wicked: but mine hand shall not be upon thee." +የእስራኤል ንጉሥ ማንን ለማሳደድ መጥቶአል? አንተስ ማንን ታሳድዳለህ? የሞተ ውሻን ወይስ ቁንጫን ታሳድዳለህን?,ወይፍታሕ እግዚአብሔር ማእከሌየ ወማእከሌከ ወይኰንነኒ እምኔከ ወእዴየሰ ኢያወርድ ላዕሌከ ፤ በከመ ይብል አምሳለ ሰብእ ትካት እምነ መአብስ ትወጽእ ንስሓ ፤ ወእዴየሰ ኢትወርድ ላዕሌከ ።,"After whom is the king of Israel come out? after whom dost thou pursue? after a dead dog, after a flea." +እንግዲህ እግዚአብሔር ዳኛ ይሁን፥ በእኔና በአንተም መካከል ይፍረድ፥ አይቶም ይምዋገትልኝ፥ ከእጅህም ያድነኝ።,ወይእዜኒ መነ ትዴግን ንጉሠ እስራኤል ወመነ ትትሉ ወፃእከ ከልበኑ ምዉተ ትዴግን አው ቍን ጸኑ ትትሉ ።,"The LORD therefore be judge, and judge between me and thee, and see, and plead my cause, and deliver me out of thine hand." +እንዲህም ሆነ፤ ዳዊት ይህን ቃል ለሳኦል መናገር በፈጸመ ጊዜ፥ ሳኦል። ልጄ ሆይ ዳዊት፥ ይህ ድምፅህ ነውን? አለ፤ ሳኦልም ድምፁን ከፍ አድርጎ አለቀሰ።,ይፍታሕ እግዚአብሔር ማእከሌየ ወማእከሌከ ወይኰንን ወይርአይ ሊተ እግዚአብሔር ወይፍታሕ ፍትሕየ ወይኰ ንነኒ እምእዴከ ።,"And it came to pass, when David had made an end of speaking these words unto Saul, that Saul said, Is this thy voice, my son David? And Saul lifted up his voice, and wept." +ዳዊትን አለው። እኔ ክፉ በመለስሁልህ ፋንታ በጎ መልሰህልኛልና አንተ ከእኔ ይልቅ ጻድቅ ነህ።,ወእምዝ ሶበ አኅለቀ ዳዊት ዘንተ ነገረ ተናግሮቶ ለሳኦል ወይቤሎ ሳኦል ቃልከኑ ዝንቱ ወልድየ ዳዊት ወጸርኀ ሳኦል በቃሉ ወበከየ ።,"And he said to David, Thou art more righteous than I: for thou hast rewarded me good, whereas I have rewarded thee evil." +እግዚአብሔርም በእጅህ አሳልፎ ሰጥቶኝ ሳለ አልገደልኸኝምና ለእኔ መልካም እንዳደረግህልኝ አንተ ዛሬ አሳየኸኝ።,ወይቤሎ ሳኦል ለዳዊት ጻድቅ አንተ እምኔየ እስመ አነ ፈደይኩከ እኩየ ወአንተስ ፈደይከኒ ሠናይተ ።,"And thou hast shewed this day how that thou hast dealt well with me: forasmuch as when the LORD had delivered me into thine hand, thou killedst me not." +ጠላቱን አግኝቶ በመልካም መንገድ ሸኝቶ የሚሰድድ ማን ነው? ስለዚህ ለእኔ ስላደረግኸው ቸርነት እግዚአብሔር ይመልስልህ።,ወአንተ አይዳዕከኒ ዘገበርከ ሳዕሌየ ሠናይተ ዮም ዘከመ ዐጸወኒ እግዚአ���ሔር ዮም ውስተ እዴከ ወኢቀተልከኒ ።,"For if a man find his enemy, will he let him go well away? wherefore the LORD reward thee good for that thou hast done unto me this day." +አሁንም፥ እነሆ፥ አንተ በእርግጥ ንጉሥ እንድትሆን የእስራኤልም መንግሥት በእጅህ እንድትጸና እኔ አውቃለሁ።,ወመኑ ውእቱ ዘይረክቦ ለፀሩ ምንዱበ ወይፌንዎ በፍኖት ሠናይ ወእግዚአብሔር ባሕቱ ይፍዲከ በከመ ገበርከ አንተ ዮም ።,"And now, behold, I know well that thou shalt surely be king, and that the kingdom of Israel shall be established in thine hand." +አሁን እንግዲህ ከእኔ በኋላ ዘሬን እንዳትቈርጥ ከአባቴም ቤት ስሜን እንዳታጠፋው በእግዚአብሔር ማልልኝ።,ወይእዜኒ ናሁ አእመርኩ አነ ከመ ነጊሠ ትነግሥ ወትቀውም በእዴከ መንግሥተ እስራኤል ።,"Swear now therefore unto me by the LORD, that thou wilt not cut off my seed after me, and that thou wilt not destroy my name out of my father's house." +ዳዊትም ለሳኦል ማለለት፤ ሳኦልም ወደ ቤቱ ሄደ፥ ዳዊትና ሰዎቹም ወደ አምባው ወጡ።,ወይእዜኒ መሐል ሊተ በእግዚኣብሔር ከመ ኢትሠርዎ ለዘርእየ እምድኅሬየ ወኢታማስን ስምየ እምቤተ አቡየ ።,And David sware unto Saul. And Saul went home; but David and his men gat them up unto the hold. +እንዲህም ሆነ፤ ዳዊትና ሰዎቹ በሦስተኛው ቀን ወደ ጺቅላግ በመጡ ጊዜ፥ አማሌቃውያን በደቡብ አገርና በጺቅላግ ላይ ዘምተው ነበር፥ ጺቅላግንም መትተው በእሳት አቃጥለዋት ነበር፤,ወእምዝ ሶበ ቦኡ ዳዊት ወሰብኡ ውስተ ሴቂላቅ አመ ሣልስት ዕለት ወዐማሌቅ መጽኡ እምነ አዜባ ለሴቄላቅ ወቀተልዋ ለሴቄላቅ ወአውዐይዋ በእሳት ።,"And it came to pass, when David and his men were come to Ziklag on the third day, that the Amalekites had invaded the south, and Ziklag, and smitten Ziklag, and burned it with fire;" +ሴቶቹንና በውስጥዋም የነበሩትን ሁሉ ከታናሽ እስከ ታላቅ ድረስ ማርከው ነበር፤ ሁሉንም ወስደው መንገዳቸውን ሄዱ እንጂ አንድስ እንኳ አልገደሉም ነበር።,ወአንስትሰ ወኵሉ ዘውስቴታ ንኡሶሙ ወዐቢዮሙ ኢቀተሉ አንስቲያሆሙ ወኢዕደዊሆሙ ፄወውዎሙ ወአተዉ ብሔሮሙ ።,"And had taken the women captives, that were therein: they slew not any, either great or small, but carried them away, and went on their way." +ዳዊትና ሰዎቹም ወደ ከተማ በመጡ ጊዜ፥ እነሆ፥ በእሳት ተቃጥላ፥ ሚስቶቻቸውም ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውም ተማርከው አገኙ።,ወበጽሑ ዳዊት ወሰብኡ ውስተ ሀገር ወረከብዋ በዘአውዐይዋ በእሳት ወአንስቲያሆሙሰ ወደቂቆሙ ወአዋልዲሆሙ ፄወዉ ።,"So David and his men came to the city, and, behold, it was burned with fire; and their wives, and their sons, and their daughters, were taken captives." +ዳዊት ከእርሱም ጋር የነበሩ ሕዝብ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ለማልቀስ ኃይል እስኪያጡ ድረስ አለቀሱ።,ወአልዐሉ ቃሎሙ ዳዊት ወሰብኡ ወበከዩ እስከ ደክሙ ወአልቦሙ ኀይለ እንከ ለበኪይ ።,"Then David and the people that were with him lifted up their voice and wept, until they had no more power to weep." +የዳዊትም ሁለቱ ሚስቶቹ ኢይዝራኤላዊቱ አኪናሆምና የቀርሜሎሳዊው የናባል ሚስት የነበረችው አቢግያ ተማርከው ነበር።,ወተፄወዋ ክልኤሆን አንስቲያሁ ለዳዊት አኪናሆም ኢይዝራኤላዊት ወአቤግያ ብእሲተ ናባል ቀርሜላዊ ።,"And David's two wives were taken captives, Ahinoam the Jezreelitess, and Abigail the wife of Nabal the Carmelite." +ስለ ወንዶችና ስለ ሴቶች ልጆቻቸው የሕዝቡ ሁሉ ልብ ተቈጥቶ ነበርና ሕዝቡ ሊወግሩት ስለ ተናገሩ ዳዊት እጅግ ተጨነቀ፤ ዳዊት ግን በአምላኩ በእግዚአብሔር ልቡን አበረታ።,ወተከዘ ዳዊት ጥቀ እስመ ይቤሉ ሕዝብ ይውግርዎ እስመ ትኩዝ ነፍሶሙ ለኵሎሙ ሕዝብ በእንተ ደቂቆሙ ወአዋልዲሆሙ ወጸንዐ ዳዊት በእግዚአብሔር ።,"And David was greatly distressed; for the people spake of stoning him, because the soul of all the people was grieved, every man for his sons and for his daughters: but David encouraged himself in the LORD his God." +ዳዊትም የአቢሜሌክን ልጅ ካህኑን አብያታርን። ኤፉዱን አቅርብልኝ አለው፤ አብያታርም ኤፉዱን ለዳዊት አቀረበለት።,ወይቤሎ ዳዊት ለአብያታር ካህን ወልደ አኪሜሌክ አብእ ኤፉደ ።,"And David said to Abiathar the priest, Ahimelech's son, I pray thee, bring me hither the ephod. And Abiathar brought thither the ephod to David." +ዳዊትም። የእነዚህን ሠራዊት ፍለጋ ልከተልን? አገኛቸዋለሁን? ብሎ እግዚአብሔርን ጠየቀ፤ እርሱም። ታገኛቸዋለህና፥ ፈጽመህም ምርኮውን ትመልሳለህና ፍለጋቸውን ተከተል ብሎ መለሰለት።,ወተስእለ ዳዊት ቃለ እግዚአብሔር እንዘ ይብል እዴግኖሙኑ ለእሉ ጌዶር ለእመ እረክቦሙ ወይቤሎ ዴግኖሙ እስሙ ተረክቦሙሂ ወታስተጋብኦኒ ወታድኅንሂ ወታሐዩሂ ።,"And David enquired at the LORD, saying, Shall I pursue after this troop? shall I overtake them? And he answered him, Pursue: for thou shalt surely overtake them, and without fail recover all." +ዳዊትም ከእርሱም ጋር የነበሩት ስድስት መቶ ሰዎች ሄዱ፥ እስከ ቦሦር ወንዝ ድረስም መጡ፤ ከእነርሱም የቀሩት በዚያ ተቀመጡ።,ወሖረ ዳዊት ወእልክቱ ፬፻ዕደው እለ ምስሌሁ ወበጽሑ ፈለገ ባር ወቦእለ ቆሙ ።,"So David went, he and the six hundred men that were with him, and came to the brook Besor, where those that were left behind stayed." +ዳዊትም ከእርሱም ጋር ያሉት አራት መቶ ሰዎች አሳደዱ፤ ሁለቱ መቶ ሰዎች ግን የቦሦር ወንዝን መሻገር ደክመዋልና በኋላ ቀሩ።,ወእልክቱሰ ፬፻ዕደው ዴገኑ ወቆሙ ፪፻ዕደው ወነበሩ ማዕዶተ ፈለግ ዘባሶር ።,"But David pursued, he and four hundred men: for two hundred abode behind, which were so faint that they could not go over the brook Besor." +በበረሀውም ውስጥ አንድ ግብጻዊ አግኝተው ወደ ዳዊት ይዘውት መጡ፤ እንጀራም ሰጡትና በላ፥ ውኃም አጠጡት፤,ወረከሱ ብእሴ ግብጻዌ ውስተ ገዳም ወአኀዝዎ ወወሰድዎ ኀበ ዳዊት ውስተ ገዳም ወወሀብዎ ኅብስተ ወበልዐ ወአስተይዎ ማየ ።,"And they found an Egyptian in the field, and brought him to David, and gave him bread, and he did eat; and they made him drink water;" +ከበለሱም ጥፍጥፍ ቁራጭና ሁለት የወይን ዘለላ ሰጡት፤ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንጀራ አልበላም ውኃም አልጠጣም ነበርና በበላ ጊዜ ነፍሱ ወደ እርሱ ተመለሰች።,ወወሀብዎ ስባረ እኂለ ተመርት ወበልዐ ወገብአት ነፍሱ ላዕሌሁ እስመ ሠሉስ መዋዕል ሎቱ ወሠሉስ ለያልይ ሎቱ እምዘ ኢበልዐ እክለ ወኢሰትየ ማየ ።,"And they gave him a piece of a cake of figs, and two clusters of raisins: and when he had eaten, his spirit came again to him: for he had eaten no bread, nor drunk any water, three days and three nights." +ዳዊትም። አንተ የማን ነህ? ከወዴት መጣህ? አለው። እርሱም። እኔ የአማሌቃዊ ባሪያ ግብጻዊ ብላቴና ነኝ፤ ከሦስት ቀንም በፊት ታምሜ ነበርና ጌታዬ ጥሎኝ ሄደ።,ወይቤሎ ዳዊት ዘመኑ አንተ ወእምአይቴ መጻእከ ወይቤሎ ውእቱ ወልድ ግብጻዊ አንሰ ገብረ አሐዱ ብእሲ ዐማሌቃዊ ወኀደገኒ እግዚእየ እስመ ደወይኩ ሠሉስየ ዮም ።,"And David said unto him, To whom belongest thou? and whence art thou? And he said, I am a young man of Egypt, servant to an Amalekite; and my master left me, because three days agone I fell sick." +እኛም በከሊታውያን ደቡብ፥ በይሁዳም ምድር፥ በካሌብም ደቡብ ላይ ዘመትን፤ ጺቅላግንም በእሳት አቃጠልናት አለ።,ወንሕነ እሙንቱ እለ ፀባእነ መንገለ አዜባ ለኬሌት ወመንንለ ደወለ ኢዶምያስ ወመንንለ አዜባ ለጌላቡሄ ወላዕለ ሴቄላቅ ወአውዐይናሃ በእሳት ።,"We made an invasion upon the south of the Cherethites, and upon the coast which belongeth to Judah, and upon the south of Caleb; and we burned Ziklag with fire." +ዳዊትም። ወደ እነዚያ ሠራዊት ዘንድ ልትመራኝ ትወድዳለህን? አለው፤ እርሱም። እንዳትገድለኝ፥ ለጌታዬም እጅ አሳልፈህ እንዳትሰጠኝ በአምላክ ማልልኝ እንጂ ወደ እነዚያ ሠራዊት እመራሃለሁ አለ።,ወይቤሎ ዳዊት ታበጽሐኒኑ ኀቤሆሙ ለእሉ ጌዶር ወይቤሎ መሐል ሊተ በእግዚአብሔር ከመ ኢትቅትለኒ ወከመ ኢታግብአኒ ውስተ እዴሁ ለእግዚእየ ወአበጽሐከ ላዕለ እሉ ጌዶ�� ።,"And David said to him, Canst thou bring me down to this company? And he said, Swear unto me by God, that thou wilt neither kill me, nor deliver me into the hands of my master, and I will bring thee down to this company." +ወደ ታችም እንዲወርድ ባደረገው ጊዜ፥ እነሆ፥ ከፍልስጥኤማውያንና ከይሁዳ ምድር ከወሰዱት ከብዙ ምርኮ ሁሉ የተነሣ በልተው ጠጥተውም የበዓልም ቀን አድርገው በምድር ሁሉ ላይ ተበትነው ነበር።,ወኣብጽሖ ህየ ወረከቦሙ እንዘ ዝርዋን ውስተ ኵሉ ገጸ ምድር ወይበልዑ ወይሰትዩ ወይገብሩ በዓለ በኵሉ ምህርካሆሙ ዘነሥኡ እምነ ምድረ ኢሎፍሊ ወእምነ ምድረ ይሁዳ ።,"And when he had brought him down, behold, they were spread abroad upon all the earth, eating and drinking, and dancing, because of all the great spoil that they had taken out of the land of the Philistines, and out of the land of Judah." +ዳዊትም ከማታ ጀምሮ እስከ ማግሥቱ ማታ ድረስ መታቸው፤ ከእነርሱም በግመል ተቀምጠው ከሸሹ ከአራት መቶ ጕልማሶች በቀር አንድ ያመለጠ የለም።,ወሖረ ዳዊት ላዕሌሆሙ ወቀተሎሙ እምጊዜ ይሠርቅ ኮከበ ጽባሕ እስከ ፍና ሰርከ ወዓዲ በሳኒታሂ ወአልቦ ዘድኅነ እምኔሆሙ ወኢ፩ብእሲ ዘእንበለ ፬፻ዕደው እለ ይጼዐኑ አርኩባተ ወአምሰጡ ።,"And David smote them from the twilight even unto the evening of the next day: and there escaped not a man of them, save four hundred young men, which rode upon camels, and fled." +ዳዊትም አማሌቃውያን የወሰዱትን ሁሉ አስጣላቸው፥ ሁለቱንም ሚስቶቹን አዳነ።,ወኦንገፎሙ ዳዊት ኵሎ ዘነሥኡ ዐማሌቅ ወአድኀኖን ለክልኤሆን አንስቲያሁ ።,And David recovered all that the Amalekites had carried away: and David rescued his two wives. +ከወንዶችና ከሴቶች ልጆች፥ ከወሰዱትም ምርኮ ሁሉ፥ ታላቅም ሆነ ታናሽም ሆነ፥ ምንም የጐደለባቸው የለም፤ ዳዊትም ሁሉን አስጣለ።,ወአልቦ ዘኀደገ ሎሙ ኢንኡሰ ወኢዐቢየ ወኢዘማሕረኩ ወኢደቂቀ ወኢአዋልደ ወኢእምኵሉ ዘነሥኡ እስመ ኵሎ አስተጋብአ ዳዊት ።,"And there was nothing lacking to them, neither small nor great, neither sons nor daughters, neither spoil, nor any thing that they had taken to them: David recovered all." +ዳዊትም የበጉንና የላሙን መንጋ ሁሉ ወሰደ፥ ከራሱም ከብት ፊት እየነዳ። ይህ የዳዊት ምርኮ ነው አለ።,ወነሥኡ ኵሎ መራዕየ ወኵሎ እንስሳ ወነድኡ ቅድሜሁ ምህርካ ወሰመይዎ ለውእቱ ምህርካ ምህርካ ዳዊት ።,"And David took all the flocks and the herds, which they drave before those other cattle, and said, This is David's spoil." +ዳዊትም ደክመው ዳዊትን ይከተሉት ዘንድ ወዳልቻሉ፥ በቦሦር ወንዝ ወዳስቀራቸው ወደ ሁለቱ መቶ ሰዎች መጣ፤ እነርሱም ዳዊትን ከእርሱም ጋር የነበሩትን ሕዝብ ሊቀበሉ ወጡ፤ ዳዊትም ወደ ሕዝቡ በቀረበ ጊዜ ደኅንነታቸውን ጠየቀ።,ወበጽሐ ዳዊት ኀበ እልክቱ ፪፻ዕደው እለ ደክሙ ወስእኑ ተሊዎቶ ለዳዊት ወአንበሮሙ ውስተ ፈለገ በይና ወተቀበልዎሙ ለዳዊት ወለሕዝብ እለ ምስሌሁ ወበጽሐ ዳዊት ኀበ ሕዝብ ወዜነውዎ በበይነ ሰላም ።,"And David came to the two hundred men, which were so faint that they could not follow David, whom they had made also to abide at the brook Besor: and they went forth to meet David, and to meet the people that were with him: and when David came near to the people, he saluted them." +ከዳዊትም ጋር ከሄዱ ሰዎች ክፉዎቹና ምናምንቴዎቹ ሁሉ። እነዚህ ከእኛ ጋር አልመጡምና እየራሳቸው ሚስቶቻቸውንና ልጆቻቸውን ይዘው ይሂዱ እንጂ ካስጣልነው ምርኮ ምንም አንሰጣቸውም አሉ።,ወአውሥኡ ኵሉ ዕደው እኩያን እለ ፀብኡ ወሖሩ ምስለ ዳዊት ወይቤሉ ኢንሁቦሙ እምውስተ ምህርካ ወበርባር ዘአንገፍነ እስመ ኢመጽኡ ምስሌነ ወባሕቱ ብእሲ ብእሲ ለያእምር ብእሲቶ ወደቂቆ ወይንሥኡ ወይእትዉ ።,"Then answered all the wicked men and men of Belial, of those that went with David, and said, Because they went not with us, we will not give them ought of the spoil that we have recovered, save to every man his wife and his children, that they may lead them away, and depart." +ዳዊትም። ወንድሞቼ ሆይ፥ የጠበቀን በእኛም ላይ የመ���ውን ጭፍራ በእጃችን አሳልፎ የሰጠን እግዚአብሔር በሰጠን ነገር እንዲህ አታድርጉ፤,ወይቤሎሙ ዳዊት ኢትግበሩ ከመዝ እምድኅረ አግብአ ለነ እግዚአብሔር ወዐቀበነ ወአግብኦሙ እግዚአብሔር ውስተ እዴነ ለጌዶር እለ መጽኡ ላዕሌነ ።,"Then said David, Ye shall not do so, my brethren, with that which the LORD hath given us, who hath preserved us, and delivered the company that came against us into our hand." +ይህንስ ነገ ማን ይሰማችኋል? ነገር ግን የተዋጉትና ዕቃውን የጠበቁት እድል ፈንታ እኩል ይሆናል፥ አንድነት ይካፈላሉ አለ።,ወመኑ ኦሆ ይብለክሙ በእንተ ዝንቱ ነንር እስመ ኢኀየስክምዎሙ አንትሙ እስመ በአምጣነ ክፍሎሙ ለእለ ሖሩ ፀብአ ከማሁ ክፍሎሙ ለእለ ነበሩ ኀበ ንዋይ ።,"For who will hearken unto you in this matter? but as his part is that goeth down to the battle, so shall his part be that tarrieth by the stuff: they shall part alike." +ከዚያም ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ይህን ለእስራኤል ሥርዓትና ፍርድ አደረገው።,ወኮነ ዝንቱ እምይእተ አሚረ ወለዝላፉ ወከመዝ ኮነ ዝንቱ ሕግ ውስተ እስራኤል እስከ ዮም ።,"And it was so from that day forward, that he made it a statute and an ordinance for Israel unto this day." +ዳዊትም ወደ ጺቅላግ በመጣ ጊዜ ለዘመዶቹ ለይሁዳ ሽማግሌዎች። እነሆ ከእግዚአብሔር ጠላቶች ምርኮ በረከትን ተቀበሉ ብሎ ከምርኮው ሰደደላቸው።,ወበጽሐ ውስተ ሴቄላቅ ወፈነወ እምህርካ ለሊቃናተ ይሁዳ ወለካልኣኒሁ እንዘ ይብል ናሁ ኦስትዓክሙ እምነ ምህርካ ፀርክሙ ወፀረ እግዚአብሔር ፤,"And when David came to Ziklag, he sent of the spoil unto the elders of Judah, even to his friends, saying, Behold a present for you of the spoil of the enemies of the LORD;" +በቤቴል ለነበሩ፥ በራሞት በደቡብ ለነበሩ,ለእለ ውስተ ቤትሶር ወለእለ መንገለ አዜባ ለራማ ፤,"To them which were in Bethel, and to them which were in south Ramoth, and to them which were in Jattir," +በየቲር ለነበሩ፥ በአሮዔር ለነበሩ፥ በሢፍሞት ለነበሩ፥ በኤሽትሞዓ ለነበሩ፥,ወለእለኒ ውስተ ጌት ወለእለኒ ውስተ ቄኔት ወለእለኒ ውስተ ሳፌቅ ወለእለኒ ውስተ ቴማት ወለእለኒ ውስተ ቀርሜሎስ ወለእለኒ ውስተ ሀገረ እስራኤል ወለእለኒ አህጉረ ቄኔዝ ፤,"And to them which were in Aroer, and to them which were in Siphmoth, and to them which were in Eshtemoa," +በቀርሜሎስ ለነበሩ፥ በይረሕምኤላውያንና በቄናውያን ከተሞችም ለነበሩ፥,ወለእለኒ ውስተ ኢየርሞት ወለእለ ቤርሳቤሕ ወለእለኒ ኖባማ ፤,"And to them which were in Rachal, and to them which were in the cities of the Jerahmeelites, and to them which were in the cities of the Kenites," +በሔርማ ለነበሩ፥ በቦራሣን ለነበሩ፥ በዓታክ ለነበሩ፥ በኬብሮን ለነበሩ፥,ወለእለ ውስተ ኬብሮን ወለኵሉ በሓውርት እለ እንተ ኀቤሆሙ ኀለፈ ዳዊት ለሊሁ ምስለ ሰብኡ ።,"And to them which were in Hormah, and to them which were in Chorashan, and to them which were in Athach," +ዳዊትም ለሳኦል መናገሩን በፈጸመ ጊዜ የዮናታን ነፍስ በዳዊት ነፍስ ታሰረች፥ ዮናታንም እንደ ነፍሱ ወደደው።,ወከነ ሶበ ፈጸመ ተናግር ኀበ ሳኦል ወነፍሰ ዮናታን ተአስረ በነፍስ ዳዊት ወአፍቀሮ ዮናታን ከመ ነፍሱ ።,"And it came to pass, when he had made an end of speaking unto Saul, that the soul of Jonathan was knit with the soul of David, and Jonathan loved him as his own soul." +በዚያም ቀን ሳኦል ወሰደው፥ ወደ አባቱም ቤት ይመልሰው ዘንድ አልተወውም።,ወነሥኦ ሳኦል በውእቱ ዕለት ወኢወሀቦ ከመ ይትመየጥ ቤተ አቡሁ ።,"And Saul took him that day, and would let him go no more home to his father's house." +ዮናታንም እንደ ነፍሱ ስለ ወደደው ከዳዊት ጋር ቃል ኪዳን አደረገ።,ወተካየዱ ዮናታን ወዳዊት ኪዳነ ሶበ አፍቀሮ ከመ ነፍሱ ።,"Then Jonathan and David made a covenant, because he loved him as his own soul." +ዮናታንም የለበሰውን ካባ አውልቆ እርሱንና ልብሱን ሰይፉንም ሸለመው። ዮናታንም የለበሰውን ካባ አውልቆ እርሱንና ልብሱን ሰይፉንም ቀስቱንም መታጠቂያውንም ለዳዊት ሸለመ���።,ወአውረደ ዮናታን ዐፅፈ ዘላዕሌሁ ወወሀቦ ለዳዊት ወማዳዮሂ ወሰይፎ ወእስከ ቀስቱ ወቅናቱ ።,"And Jonathan stripped himself of the robe that was upon him, and gave it to David, and his garments, even to his sword, and to his bow, and to his girdle." +ዳዊትም ሳኦል ወደ ሰደደው ሁሉ ይሄድ ነበር፥ አስተውሎም ያደርግ ነበር፤ ሳኦልም በጦረኞች ላይ ሾመው፤ ይህም በሕዝብ ሁሉ ዓይን እና በሳኦል ባሪያዎች ዓይን መልካም ነበረ።,ወይወፅእ ዳዊት ኀበ ኵሉ ዘፈነዎ ሳኦል ወይጠብብ ወያአምር ወሤሞ ላዕለ ዕደው መስተቃትላን ወአደሞ በቅድመ አዕይንቲሁ ወበቅድመ አዕይንቲሆሙ ለደቂቀ ሳኦል ።,"And David went out whithersoever Saul sent him, and behaved himself wisely: and Saul set him over the men of war, and he was accepted in the sight of all the people, and also in the sight of Saul's servants." +እንዲህም ሆነ፤ ዳዊት ፍልስጥኤማዊውን ገድሎ በተመለሰ ጊዜ፥ እየዘመሩና እየዘፈኑ እልልም እያሉ ከበሮና አታሞ ይዘው ንጉሡን ሳኦልን ሊቀበሉ ሴቶች ከእስራኤል ከተሞች ሁሉ ወጡ።,ወሶበ ተመይጠ ዳዊት እምኀበ ቀተሎ ለኢሎፍላዊ ወወፅኣ ሐላይያት ወተቀበላሁ ለዳዊት እምነ ኵሉ አህጉረ እስራኤል በከበሮ ወበትፍሥሕት ወበማሕሌት ።,"And it came to pass as they came, when David was returned from the slaughter of the Philistine, that the women came out of all cities of Israel, singing and dancing, to meet king Saul, with tabrets, with joy, and with instruments of musick." +ሴቶችም። ሳኦል ሺህ፥ ዳዊትም እልፍ ገደለ እያሉ እየተቀባበሉ ይዘፍኑ ነበር።,ወሐለያ አንስት ወይቤላ ቀተለ ሳኦል ዐሠርተ ምእተ ወዳዊት ቀተለ እልፈ ።,"And the women answered one another as they played, and said, Saul hath slain his thousands, and David his ten thousands." +ሳኦልም እጅግ ተቈጣ፥ ይህም ነገር አስከፋው፤ እርሱም። ለዳዊት እልፍ ሰጡት፥ ለእኔ ግን ሺህ ብቻ ሰጡኝ፤ ከመንግሥት በቀር ምን ቀረበት? አለ።,ወእኩየ ኮነ ዝንቱ ነገር ቅድመ አዕይንቲሁ ለሳኦል ወይቤ ሳኦል ኦግብኣ ለዳዊት ፼ወሊተ ፲፻,"And Saul was very wroth, and the saying displeased him; and he said, They have ascribed unto David ten thousands, and to me they have ascribed but thousands: and what can he have more but the kingdom?" +ከዚያም ቀን ጀምሮ ሳኦል ዳዊትን ተመቅኝቶ ተመለከተው።,ወእምይእቲ ዕለት ይጸንሖ ሳኦል ለዳዊት ወኵሎ ኦሚረ ።,And Saul eyed David from that day and forward. +በነጋውም ሳኦልን ክፉ መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ ያዘው፥ በቤቱም ውስጥ ትንቢት ተናገረ።ዳዊትም በየቀኑ ያደርግ እንደ ነበረ በእጁ በገና ይመታ ነበር። ሳኦልም ጦሩን በእጁ ይዞ ነበር።,ወፈርሀ ሳኦል እምቅድመ ገጹ ለዳዊት ።,"And it came to pass on the morrow, that the evil spirit from God came upon Saul, and he prophesied in the midst of the house: and David played with his hand, as at other times: and there was a javelin in Saul's hand." +ሳኦልም። ዳዊትን ከግንቡ ጋር አጣብቄ እመታዋለሁ ብሎ ጦሩን ወረወረ። ዳዊትም ሁለት ጊዜ ከፊቱ ዘወር አለ።,ወአርሐቆ እምኀቤሁ ወሜሞ መስፍነ ወይበውእ ወይወጽእ ቅድመ ሕዝብ ።,"And Saul cast the javelin; for he said, I will smite David even to the wall with it. And David avoided out of his presence twice." +እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ስለ ነበረ ከሳኦልም ስለ ተለየ ሳኦል ዳዊትን ፈራው።,ወዳዊትሰ ጠቢብ ውእቱ ወማእምር በኵሉ ፍናዊሁ ወእግዚአብሔር ሀሎ ምስሌሁ ።,"And Saul was afraid of David, because the LORD was with him, and was departed from Saul." +ስለዚህም ሳኦል ከእርሱ አራቀው፥ የሺህ አለቃም አደረገው፤ በሕዝቡም ፊት ይወጣና ይገባ ነበር።,ወሶበ ርእዮ ሳኦል ከመ ጠቢብ ውእቱ ፈርሀ ጥቀ እምቅድመ ገጹ ።,"Therefore Saul removed him from him, and made him his captain over a thousand; and he went out and came in before the people." +ዳዊትም በአካሄዱ ሁሉ አስተውሎ ያደርግ ነበር፤ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ።,ወኵሉ እስራኤል ወይሁዳ ያፈቅርዎ ለዳዊት እስመ ውእቱ ይበውእ ወይወፅእ ቅድመ ገጾሙ ለሕዝብ ።,And David behaved himself wisely in all his ways; and the LORD was with him. +ሳኦልም እጅግ ብልህ እንደ ሆነ አይቶ እጅግ ፈራው።,ወይቤሎ ሳኦል ለዳዊት ነያ ወለትየ እንተ ተዐቢ ።,"Wherefore when Saul saw that he behaved himself very wisely, he was afraid of him." +ነገር ግን በፊታቸው ይወጣና ይገባ ስለ ነበረ እስራኤልና ይሁዳ ሁሉ ዳዊትን ወደዱ።,ሜሮብ ፤ ኪያሃ እሁበከ ብእሲተ ወባሕቱ ኩን ሊተ ወልደ ኀይል ወተቃተል ምስለ መስተቃትላነ እግዚአብሔር ፤ ወሳኦል ይዜ ኢትኩን እዴየ ላዕሌሁ ወትኩን ላዕሌሁ እደ ኢሎፍሊ ።,"But all Israel and Judah loved David, because he went out and came in before them." +ሳኦልም ዳዊትን። ታላቂቱ ልጄ ሜሮብ እነኋት፤ እርስዋን እድርልሃለሁ፤ ብቻ ቀልጣፋ ልጅ ሁንልኝ፥ ስለ እግዚአብሔርም ጦርነት ተጋደል አለው። ሳኦልም። የፍልስጥኤማውያን እጅ በእርሱ ላይ ትሁን እንጂ የእኔ እጅ በእርሱ ላይ አትሁን ይል ነበር።,ወይቤሎ ዳዊት ለሳኦል መኑ አነ ወምንት ሕይወትየ እምሕዝበ አቡየ ውስተ እስራኤል ከመ እትሐመዎ ለንጉሥ ።,"And Saul said to David, Behold my elder daughter Merab, her will I give thee to wife: only be thou valiant for me, and fight the LORD'S battles. For Saul said, Let not mine hand be upon him, but let the hand of the Philistines be upon him." +ዳዊትም ሳኦልን። ለንጉሥ አማች እሆን ዘንድ እኔ ማን ነኝ? ሰውነቴስ ምንድር ናት? የአባቴስ ወገን በእስራኤል ዘንድ ምንድር ነው? አለው።,ወኮነ በጊዜ ዘትትወሀብ ሜሮብ ወለተ ሳኦል ለዳዊት ተውህበት ይእቲ ለአዲራኤል ሜሆላዊ ። ወኦፍቀረቶ ሜልኮል ወለተ ሳኦል ለዳዊት ወአይድዕዎ ለሳኦል ወአደሞ ቅድመ አዕይንቲሁ ።,"And David said unto Saul, Who am I? and what is my life, or my father's family in Israel, that I should be son in law to the king?" +ነገር ግን የሳኦል ልጅ ሜሮብ ዳዊትን የምታገባበት ጊዜ ሲደርስ ለመሓላታዊው ለኤስድሪኤል ተዳረች።,ወይቤ ሳኦል እሁቦ ኪያሃ ወትከውኖ ዕቅፍተ ፤ ወሀለወት ላዕለ ሳኦል እዴሁ ለኢሎፍሊ ።,"But it came to pass at the time when Merab Saul's daughter should have been given to David, that she was given unto Adriel the Meholathite to wife." +የሳኦልም ልጅ ሜልኮል ዳዊትን ወደደች፤ ይህም ወሬ ለሳኦል ደረሰለት፥ ነገሩም ደስ አሰኘው።,ወአዘዞሙ ሳኦል ለደቁ ወይቤሎሙ በልዎ ጽምሚተ ለዳዊት ንጉሥ ያፈቅረከ ወሰብኡኒ ኵሎሙ ያፈቅሩከ ወአንተኒ ተሐመዎ ለንጉሥ ።,"And Michal Saul's daughter loved David: and they told Saul, and the thing pleased him." +ሳኦልም። ወጥመድ ትሆነው ዘንድ፥ የፍልስጥኤማውያንም እጅ በእርሱ ላይ ትሆን ዘንድ እርስዋን እድርለታለሁ አለ፤ ሳኦልም ዳዊትን። ዛሬ ሁለተኛ አማች ትሆነኛለህ አለው።,ወተናገርዎ ደቀ ሳኦል ለዳዊት ዘንተ ነገረ ወይቤሎሙ ዳዊት ይረትዐክሙኑ ከመ እትሐመዎ ለንጉሥ ፤ አነ ብእሲ ትሑት ዘኢኮንኩ ክቡረ ።,"And Saul said, I will give him her, that she may be a snare to him, and that the hand of the Philistines may be against him. Wherefore Saul said to David, Thou shalt this day be my son in law in the one of the twain." +ሳኦልም ባሪያዎቹን። እነሆ፥ ንጉሥ እጅግ ወድዶሃል፥ ባሪያዎቹም ሁሉ ወድደውሃል፥ አሁንም ለንጉሥ አማች ሁን ብላችሁ በስውር ለዳዊት ንገሩት ብሎ አዘዛቸው።,ወአይድዕዎ ደቁ ለሳኦል ዘንተ ነገረ ዘይቤ ዳዊት ።,"And Saul commanded his servants, saying, Commune with David secretly, and say, Behold, the king hath delight in thee, and all his servants love thee: now therefore be the king's son in law." +የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል በዳዊት ጆሮ ተናገሩ፤ ዳዊትም። እኔ ድሀ የተጠቃሁም ሰው ስሆን ለንጉሥ አማች እሆን ዘንድ ለእናንተ ትንሽ ነገር ይመስላችኋልን? አለ።,ወይቤሎሙ ሳኦል በልዎ ለዳዊት ኢይፈቅድ ንጉሥ ሀብተ አላ ፻ቈላፋነ እምውስተ ኢሎፍሊ ከመ ይትበቀሉ ሎቱ ፀሮ ለንጉሥ ፤ ወሳኦልሰ ኀለየ ዘከመ ያገብኦ ውስተ እዴሆሙ ለኢሎፍሊ ።,"And Saul's servants spake those words in the ears of David. And David said, Seemeth it to you a light thing to be a king's son in law, seeing that I am a poor man, and lightly esteemed?" +የሳኦልም ባሪያዎች። ዳዊት እንዲህ ብሎ ተናገረ ብለው ነገሩት።,ወነገርዎ ደቀ ሳኦል ለዳዊት ዘንተ ነገረ ወአደሞ ቅድመ አዕይንቲሁ ለዳዊት ከመ ይትሐመዎ ለንጉሥ ።,"And the servants of Saul told him, saying, On this manner spake David." +ሳኦልም ዳዊትን በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ። የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ ከመቶ ፍልስጥኤማውያን ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው።,ወተንሥአ ዳዊት ወሖረ ምስለ ሰብኡ ወቀተለ እምውስተ ኢሎፍሊ ፻ብእሴ ፤ ወወሰደ ቍልፈተ ነፍስቶሙ ለንጉሥ ወተሐመዎ ለንጉሥ ወወሀቦ ሜልኮልሃ ወለቶ ትኩኖ ብእሲቶ ።,"And Saul said, Thus shall ye say to David, The king desireth not any dowry, but an hundred foreskins of the Philistines, to be avenged of the king's enemies. But Saul thought to make David fall by the hand of the Philistines." +የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል ለዳዊት ነገሩት፥ ለንጉሥም አማች ይሆን ዘንድ ዳዊትን ደስ አሰኘው።,ወርእየ ሳኦል ከመ ሀለወ እግዚአብሔር ምስለ ዳዊት ወኵሉ እስራኤል ያፈቅሮ ።,"And when his servants told David these words, it pleased David well to be the king's son in law: and the days were not expired." +ዳዊትና ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም መቶ ሰዎች ገደሉ፤ ዳዊትም ለንጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለባቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ ሰጠ። ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት።,ወይፈርሆ እንከ ለዳዊት ፈድፋደ ።,"Wherefore David arose and went, he and his men, and slew of the Philistines two hundred men; and David brought their foreskins, and they gave them in full tale to the king, that he might be the king's son in law. And Saul gave him Michal his daughter to wife." +የዚፍ ሰዎችም ወደ ጊብዓ ወደ ሳኦል መጥተው። እነሆ፥ ዳዊት በየሴሞን ፊት ለፊት ባለው በኤኬላ ኮረብታ ላይ ተሸሽጎአል አሉት።,ወመጽኡ ሰብአ ዚፋውያን እምነ ኦውክሞዴስ ኀበ ሳኦል ውስተ ወግር ወይቤልዎ ናሁ ዳዊት ሀሎ ምስሌነ የኀድር ውስተ ወግር ዘኬልሜንቴ ዘመንገለ ገጸ ኢያሴሙ ።,"And the Ziphites came unto Saul to Gibeah, saying, Doth not David hide himself in the hill of Hachilah, which is before Jeshimon?" +ሳኦልም ተነሥቶ ዳዊትን በዚፍ ምድረ በዳ ይሻ ዘንድ ከእስራኤል የተመረጡ ሦስት ሺህ ሰዎች ይዞ ወደ ዚፍ ምድረ በዳ ወረደ።,ወተንሥአ ሳኦል ወወረደ ውስተ ሐቅለ ዚፋ ወ፴፻ብእሲ ምስሌሁ ኅሩያን እምነ እስራኤል ከመ ይኅሥሦ ለዳዊት ውስተ ሐቅለ ዚፋ ።,"Then Saul arose, and went down to the wilderness of Ziph, having three thousand chosen men of Israel with him, to seek David in the wilderness of Ziph." +ሳኦልም በየሴሞን ፊት ለፊት ባለው በኤኬላ ኮረብታ ላይ በመንገዱ አጠገብ ሰፈረ። ዳዊትም በምድረ በዳ ውስጥ ተቀምጦ ነበር፥ ሳኦልም በስተ ኋላው ወደ ምድረ በዳ እንደ መጣ አየ።,ወኀደረ ሳኦል ውስተ ወግረ ኤኬላ ዘመንገለ ገጸ ኢያሴሙ ዘኀበ ፍኖት ወዳዊትሰ ይነብር ውስተ ሐቅል ወአእመረ ዳዊት ከመ መጽእ ሳኦል ይኅሥሦ ውስተ ሐቅል ።,"And Saul pitched in the hill of Hachilah, which is before Jeshimon, by the way. But David abode in the wilderness, and he saw that Saul came after him into the wilderness." +ዳዊትም ሰላዮች ሰደደ፥ ሳኦልም ወደዚህ እንደ መጣ በእርግጥ አወቀ።,ወፈነወ ዳዊት አዕይንተ ወሰምባ ከመ መጽእ ሳኦል ተደሊዎ ውስተ ቄአላ ።,"David therefore sent out spies, and understood that Saul was come in very deed." +ዳዊትም ተነሥቶ ሳኦል ወደ ሰፈረበት ቦታ መጣ፤ ሳኦልና የሠራዊቱ አለቃ የኔር ልጅ አበኔርም የተኙበትን ስፍራ አየ፤ ሳኦልም በሰፈሩ ውስጥ ተኝቶ ነበር፤ ሕዝቡም በዙሪያው ሰፍሮ ነበር።,ወተንሥአ ዳዊት ጽምሚተ ወቦአ ውስተ መካን ኀበ ይነውም ህየ ሳኦል በሌሊት ወሀሎ ህየ አቤኔር ወልደ ኔር መልአከ ኀይሉ ለሳኦል ወሳኦልሰ ይነውም ውስተ ለምጴኔ ወአሕዛቢሁኒ ተዐየኑ ዐውዶ ።,"And David arose, and came to the place where Saul had pitched: and David beheld the place where Saul lay, and Abner the son of Ner, the captain of his host: and Saul lay in the trench, and the people pitched round about him." +ዳዊትም ኬጢያዊውን አቢሜሌክንና የጽሩያን ልጅ የኢዮአብን ወንድም አቢሳን። ወደ ሳኦል ወደ ሰፈሩ ከእኔ ጋር የሚወርድ ማን ነው? ብሎ ጠየቃቸው፤ አቢሳም። እኔ ከአንተ ጋር እወርዳለሁ አለ።,ወነበቦ ዳዊት ለአኪሜሌክ ኬጥያዊ ወይቤሎ ሎቱ ወለአቢሳ ወልደ ሰሮህያ እኁሁ ለኢዮአብ ወይቤሎሙ መኑ ይበውእ ምስሌየ ኀበ ሳኦል ውስተ ትዕይንት ወይቤሎ አቢሳ አነ እበውእ ምስሌከ ።,"Then answered David and said to Ahimelech the Hittite, and to Abishai the son of Zeruiah, brother to Joab, saying, Who will go down with me to Saul to the camp? And Abishai said, I will go down with thee." +ዳዊትና አቢሳም ወደ ሕዝቡ በሌሊት መጡ፤ እነሆም፥ ሳኦል ጦሩ በራሱ አጠገብ በምድር ተተክሎ በሰፈሩ ውስጥ ተኝቶ ነበር፤ አበኔርና ሕዝቡም በዙርያው ተኝተው ነበር።,ወቦኡ ዳዊት ወአቢሳ ውስተ ሕዝብ በሌሊት ወሳኦልሰ ይነውም ውስተ ለምጴኔ ወኲናቱ ትክልት ውስተ ምድር መንገለ ትርኣሲሁ ወአበኔርስ ወሕዝብ ይነውሙ በውዶ ።,"So David and Abishai came to the people by night: and, behold, Saul lay sleeping within the trench, and his spear stuck in the ground at his bolster: but Abner and the people lay round about him." +አቢሳም ዳዊትን። ዛሬ እግዚአብሔር ጠላትህን በእጅህ አሳልፎ ሰጥቶታል፤ አሁንም እኔ በጦር አንድ ጊዜ ከምድር ጋር ላጣብቀው፥ ሁለተኛም አያዳግምም አለው።,ወይቤሎ አቢሳ ለዳዊት ናሁ ዐጸዎ እግዚአብሔር ዮምኒ ለፀርከ ውስተ እዴከ ወይእዜኒ እርግዞ በኲናት ወእፀምሮ በምድር በምዕር ወኢይደግሞ ።,"Then said Abishai to David, God hath delivered thine enemy into thine hand this day: now therefore let me smite him, I pray thee, with the spear even to the earth at once, and I will not smite him the second time." +ዳዊትም አቢሳን። እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጁን የሚዘረጋ ንጹሕ አይሆንምና አትግደለው አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለአቢሳ ኢትቅትሎ እስመ ዘአውረደ እዴሁ ላዕለ መሲሐ እግዚአብሔር ኢይነጽሕ ።,"And David said to Abishai, Destroy him not: for who can stretch forth his hand against the LORD'S anointed, and be guiltless?" +ደግሞም ዳዊት። ሕያው እግዚአብሔርን! እግዚአብሔር ይመታዋል፥ ወይም ቀኑ ደርሶ ይሞታል፥ ወይም ወደ ሰልፍ ወርዶ ይገደላል፤,ወይቤሎ ዳዊት ሕያው እግዚአብሔር ከመ እመ እግዚአብሔር ኢቀተሎ ወዕለቱ ኢበጽሐት ወይሙት ወእመ እኮ ውስተ ፀብእ ይረድ ወበህየ ይሙት ።,"David said furthermore, As the LORD liveth, the LORD shall smite him; or his day shall come to die; or he shall descend into battle, and perish." +እኔ ግን እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጄን እዘረጋ ዘንድ እግዚአብሔር ከእኔ ያርቀው፤ አሁንም በራሱ አጠገብ ያለውን ጦርና የውኃውን መንቀል ይዘህ እንሂድ አለ።,ኢያምጽእ ሊተ እግዚአብሔር ከመ አውርድ እዴየ ላዕለ መሲሑ ለእግዚአብሔር ወይእዜኒ ንሣእ ኲናቶ እምነ ትርኣሲሁ ወጸፈነ ማይ ወመልዕ ንሖር ንእቱ ።,"The LORD forbid that I should stretch forth mine hand against the LORD'S anointed: but, I pray thee, take thou now the spear that is at his bolster, and the cruse of water, and let us go." +ዳዊትም በሳኦል ራስ አጠገብ የነበረውን ጦርና የውኃውን መንቀል ወሰደ፤ ማንም ሳያይ ሳያውቅም ሄዱ፤ ከእግዚአብሔርም ዘንድ ከባድ እንቅልፍ ወድቆባቸው ነበርና ሁሉ ተኝተው ነበር እንጂ የነቃ አልነበረም።,ወነሥአ ዳዊት ኲናቶ ወጸፈነ ማይ እምነ ትርኣሲሁ ወሖሩ ወኣተዉ ወአልቦ ዘርእዮሙ ወአልቦ ዘአእመሮሙ ወአልቦ ዘእንገፎሙ እስመ ኵሎሙ ይነውሙ እስመ ድንጋፄ እምኀበ እግዚአብሔር ወድቀ ላዕሌሆሙ ።,"So David took the spear and the cruse of water from Saul's bolster; and they gat them away, and no man saw it, nor knew it, neither awaked: for they were all asleep; because a deep sleep from the LORD was fallen upon them." +ዳዊትም ወደዚያ ተሻገረ፤ በተራራውም ራስ ላይ ርቆ ቆመ፤ በመካከላቸውም ሰፊ ስፍራ ነበረ።,ወዐደወ ዳዊት ውስተ ማዕዶት ወቆመ ውስተ ርእስ ደብር እምርኁቅ ወርኁቅ ፍኖት ማእከሎሙ ።,"Then David went over to the other side, and stood on the top of an hill afar off; a great space being between them:" +ዳዊትም ለሕዝቡና ለኔር ልጅ ለአበኔር። አበኔር ሆይ፥ አትመልስምን? ብሎ ጮኸ። አበኔርም መልሶ። ለንጉሡ የምትጮኸው አንተ ማን ነህ? አለ።,ወጸውዖሙ ዳዊት ለሕዝብ ወለአበኔር ወይቤሎሙ ኢታወሥእኑ አበኔር ወኦውሥእ አበኔር ወይቤሎ መኑ አንተ ዘትጼውዐኒ ።,"And David cried to the people, and to Abner the son of Ner, saying, Answerest thou not, Abner? Then Abner answered and said, Who art thou that criest to the king?" +ዳዊትም አበኔርን። አንተ ጕልማሳ አይደለህምን? በእስራኤል ዘንድ አንተን የሚመስል ማን ነው? ጌታህን ንጉሡን ለመግደል አንድ ሰው ገብቶ ነበርና ጌታህን ንጉሡን የማትጠብቅ ስለ ምን ነው?,ወይቤሎ ዳዊት ለአበኔር ኢኮንከ ብእሴ አንተሰ ወመኑ ከማከ በውስተ እስራኤል ወለምንት ኢተዐቅበ ለእግዚእከ ንጉሥ እስመ ቦኦ አሐዱ እምውስተ ሕዝብ ከመ ይቅትሎ ለእግዚእከ ንጉሥ ።,"And David said to Abner, Art not thou a valiant man? and who is like to thee in Israel? wherefore then hast thou not kept thy lord the king? for there came one of the people in to destroy the king thy lord." +ይህ ያደረግኸው ነገር መልካም አይደለም፤ ሕያው እግዚአብሔርን! እናንተ እግዚአብሔር የቀባውን ጌታችሁን አልጠበቃችሁምና ሞት ይገባችኋል፤ አሁንም የንጉሡ ጦርና በራሱ አጠገብ የነበረው የውኃው መንቀል የት እንደ ሆነ ተመልከት አለው።,ወኢኮነ ሠናየ ዝንቱ ነገር ዘገበርከ ፤ ሕያው እግዚአብሔር ከመ ደቀ ሞት አንትሙ ኵልክሙ እለ ተዐቅብዎ ለንጉሥ ለእግዚእክሙ መሲሑ ለእግዚአብሔር ፤ ወይእዜኒ ኅሥሥ ኲናቶ ለንጉሥ ወጸፈነ ማይ አይቴ ሀሎ ዘኀበ ትርኣሲሁ ።,"This thing is not good that thou hast done. As the LORD liveth, ye are worthy to die, because ye have not kept your master, the LORD'S anointed. And now see where the king's spear is, and the cruse of water that was at his bolster." +ሳኦልም የዳዊት ድምፅ እንደ ሆነ አውቆ። ልጄ ዳዊት ሆይ፥ ይህ ድምፅህ ነውን? አለው። ዳዊትም። ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ ድምፄ ነው አለው።,ወአእመረ ሳኦል ቃሎ ለዳዊት ወይቤሎ ቃልከኑ ዝንቱ ወልድየ ዳዊት ወይቤሎ ዳዊት አነ ገብርከ እግዚእየ ንጉሥ ።,"And Saul knew David's voice, and said, Is this thy voice, my son David? And David said, It is my voice, my lord, O king." +ደግሞ አለ። ጌታዬ ባሪያውን ስለ ምን ያሳድዳል? ምን አደረግሁ? ምንስ ክፋት በእጄ ላይ ተገኘብኝ?,ወይቤሎ ለምንት ከመዝ ይዴግኖ እግዚእየ ለገብሩ ወምንተ አበስኩ ዘተረክበ ሳዕሌየ ጌጋይ ።,"And he said, Wherefore doth my lord thus pursue after his servant? for what have I done? or what evil is in mine hand?" +አሁንም ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ የእኔን የባሪያህን ቃል ትሰማ ዘንድ እለምንሃለሁ፤ እግዚአብሔር በእኔ ላይ አስነሥቶህ እንደ ሆነ፥ ቁርባንን ይቀበል፤ የሰው ልጆች ግን ቢሆኑ። ሂድ ሌሎችን አማልክት አምልክ ብለው በእግዚአብሔር ርስት ላይ እንዳልቀመጥ ዛሬ ጥለውኛልና በእግዚአብሔር ፊት ርጉማን ይሁኑ።,ወይእዜኒ ስማዕ እግዚእየ ቃለ ገብርከ ለእመ እግዚአብሔር አምጽአከ ላዕሌየ ለይትቀበል ቍርባንከ ወእሉሰ እጓለ እመሕያው ርጉማን እሙንቱ በቅድመ እግዚአብሔር እስመ አውጽኡኒ ዮም ከመ ኢይጽናዕ ውስተ ርስተ እግዚአብሔር እንዘ ይብሉ ሖር ተቀነይ ለባዕዳን አማልክት ።,"Now therefore, I pray thee, let my lord the king hear the words of his servant. If the LORD have stirred thee up against me, let him accept an offering: but if they be the children of men, cursed be they before the LORD; for they have driven me out this day from abiding in the inheritance of the LORD, saying, Go, serve other gods." +አሁንም በተራራው ላይ ሰው ቆቅን እንደሚሻ የእስራኤል ንጉሥ ነፍሴን ለመሻት ወጥቶአልና ደሜ ከእግዚአብሔር ፊት ርቆ በምድር ላይ አይፍሰስ።,ወይእዜኒ ኢይደቅ ደምየ ውስተ ምድር ቅድመ ገጹ ለእግዚአብሔር እስመ ወጽአ ንጉሠ እስራኤል ይኅሥሣ ለነፍስየ ከመ ጕጓ ሶበ ይስርር ውስተ አድባር ።,"Now therefore, let not my blood fall to the earth before the face of the LORD: for the king of Israel is come out to seek a flea, as when one doth hunt a partridge in the mountains." +ሳኦልም። በድያለሁ፤ ልጄ ሆይ ዳዊት፥ ተመለስ፤ ዛሬ ነፍሴ በዓይንህ ፊት ከብራለችና ከዚህ በኋላ ክፉ አላደርግብህም እነሆ፥ ስንፍና አድርጌአለሁ፥ እጅግ ብዙም ስቻለሁ አለ።,ወይቤሎ ሳኦል አበስኩ ፤ ተመየጥ እንከሰ ወልድየ ዳዊት እስመ ኢይገብር እኩየ ላዕሌከ በከመ ከብረት ነፍስየ ቅድሜከ ዮም ውስተ አዕይንቲከ ፤ አእመርኩ እንከሰ ከመ ብዙኅ ከንቱ ዘገበርኩ ጥቀ ።,"Then said Saul, I have sinned: return, my son David: for I will no more do thee harm, because my soul was precious in thine eyes this day: behold, I have played the fool, and have erred exceedingly." +ዳዊትም መልሶ አለ። የንጉሥ ጦር እነሆ፥ ከብላቴኖችም አንድ ይምጣና ይውሰዳት።,ወአውሥእ ዳዊት ወይቤ ናሁ ኲናቱ ለንጉሥ ፤ ለይምጻእ አሐዱ እምውስተ ደቅ ወይንሣእ ።,"And David answered and said, Behold the king's spear! and let one of the young men come over and fetch it." +ዛሬም እግዚአብሔር በእጄ አሳልፎ ሰጥቶህ ሳለ እግዚአብሔር በቀባው ላይ እጄን እዘረጋ ዘንድ አልወደድሁምና ለሁሉ እያንዳንዱ እግዚአብሔር እንደ ጽድቁና እንደ እምነቱ ፍዳውን ይክፈለው።,ወእግዚአብሔር እንከሰ ይፍድዮ ለለአሐዱ በከመ ጽድቁ ወበከመ ሃይማኖቱ በከመ ኦግብኦከ እግዚአብሔር ውስተ እዴየ ዮም ወኢፈቀድኩ እውርድ እዴየ ላዕለ መሲሑ ለእግዚአብሔር ።,"The LORD render to every man his righteousness and his faithfulness: for the LORD delivered thee into my hand to day, but I would not stretch forth mine hand against the LORD'S anointed." +ነፍስህም ዛሬ በዓይኔ ፊት እንደ ከበረች እንዲሁ ነፍሴ በእግዚአብሔር ዓይን ፊት ትክበር፥ ከመከራም ሁሉ ያድነኝ።,ወበከመ ዐብየት ነፍስከ ቅድሜየ ዮም ከማሁ ትዕበይ ነፍስየ ቅድመ እግዚአብሔር ወይሰውረኒ ወያድኅነኒ እምኵሉ ምንዳቤ ።,"And, behold, as thy life was much set by this day in mine eyes, so let my life be much set by in the eyes of the LORD, and let him deliver me out of all tribulation." +ሳኦል ዳዊትን። ልጄ ዳዊት ሆይ፥ ቡሩክ ሁን፤ ማድረግን ታደርጋለህ፥ መቻልንም ትችላለህ አለው። ዳዊትም መንገዱን ሄደ፥ ሳኦልም ወደ ስፍራው ተመለሰ።,ወይቤሎ ሳኦል ለዳዊት ቡሩክ አንተ ወልድየ ወገቢረኒ ትገብር ወክሂለኒ ትክህል ፤ ወገብአ ዳዊት ውስተ ፍኖቱ ወሳኦልኒ ተመይጠ ውስተ መካኑ,"Then Saul said to David, Blessed be thou, my son David: thou shalt both do great things, and also shalt still prevail. So David went on his way, and Saul returned to his place." +በተራራማው በኤፍሬም አገር ከአርማቴም መሴፋ የሆነ ስሙ ሕልቃና የተባለ ኤፍሬማዊ ሰው ነበረ፤ እርሱም የኢያሬምኤል ልጅ የኢሊዮ ልጅ የቶሑ ልጅ የናሲብ ልጅ ነበረ።,ሀለወ ብእሲ አሐዱ ዘእምነ አርማቴም ሲፋ እምነ ደብረ ኤፍሬም ወስሙ ሕልቃና ወልደ ኢያሬምያል ወልደ ኤሊ ወልደ ቶቄ ወልደ ናሴብ ኤፍራታዊ ።,"Now there was a certain man of Ramathaimzophim, of mount Ephraim, and his name was Elkanah, the son of Jeroham, the son of Elihu, the son of Tohu, the son of Zuph, an Ephrathite:" +ሁለትም ሚስቶች ነበሩት፤ የአንዲቱ ስም ሐና የሁለተኛይቱም ስም ፍናና ነበረ፤ ለፍናናም ልጆች ነበሩአት፥ ለሐና ግን ልጅ አልነበራትም።,ወቦ ክልኤተ አንስተ ፤ ስማ ለአሐቲ ሐና ወስማ ለካልእታ ፍናና ፤ ወባቲ ፍናና ደቂቀ ወሐናሰ አልባቲ ውሉደ ።,"And he had two wives; the name of the one was Hannah, and the name of the other Peninnah: and Peninnah had children, but Hannah had no children." +ያም ሰው በሴሎ ይሰግድ ዘንድ ለሠራዊት ጌታም ለእግዚአብሔር ይሠዋ ዘንድ ከከተማው በየዓመቱ ይወጣ ነበር። የእግዚአብሔርም ካህናት ሁለቱ የዔሊ ልጆች አፍኒንና ፊንሐስ በዚያ ነበሩ።,ወየዐርግ ውእቱ ብእሲ ለለመዋዕል እምነ ሀገሩ አርማቴም ከመ ይስግድ ወይሡዕ ለእግዚአብሔር በሴሎም ወሀለዉ ህየ ኤሊ ወደቂቁ ክልኤቱ ኦፍኒ ወፊንሐስ ካህናቲሁ ለእግዚአብ���ር ።,"And this man went up out of his city yearly to worship and to sacrifice unto the LORD of hosts in Shiloh. And the two sons of Eli, Hophni and Phinehas, the priests of the LORD, were there." +ሕልቃና የሚሠዋበት ቀን በደረሰ ጊዜም ለሚስቱ ለፍናና ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችዋ ሁሉ እድል ፈንታቸውን ሰጣቸው።,ወእምዝ በአሐቲ ዕለት ሦዐ ሕልቃና ወወሀቦሙ ክፍሎሙ ለፍናና ብእሲቱ ወለደቂቃ ።,"And when the time was that Elkanah offered, he gave to Peninnah his wife, and to all her sons and her daughters, portions:" +ሐናንም ይወድድ ነበርና ለሐና ሁለት እጥፍ እድል ፈንታ ሰጣት። እግዚአብሔር ግን ማኅፀንዋን ዘግቶ ነበር።,ወለሐናሂ ወሀባ አሐደ ክፍለ እስመ አልባቲ ውሉደ ወባሕቱ ሐናሃ ያፈቅር ሕልቃና እምእንታክቲ ወዐጸዋ እግዚአብሔር ማሕፀና ።,But unto Hannah he gave a worthy portion; for he loved Hannah: but the LORD had shut up her womb. +እግዚአብሔርም ማኅፀንዋን ዘግቶ ነበርና ጣውንትዋ ታስቆጣት ታበሳጫትም ነበር።,ወኢወሀባ እግዚአብሔር ውሉደ በከመ ሥቃያ ወበከመ ሐዘነ ትካዛ ወተሐዝን በበይነ ዝንቱ እስመ ዐጸወ እግዚአብሔር ማሕፀና ወኢወሀበ ውሉዶ ።,"And her adversary also provoked her sore, for to make her fret, because the LORD had shut up her womb." +በየዓመቱም እንዲህ ባደረገ ጊዜ እርስዋም ወደ እግዚአብሔር በምትወጣበት ጊዜ ታበሳጫት ነበር፤ ሐናም ታለቅስ ነበር፥ አንዳችም አትቀምስም ነበር።,ወከመዝ ይገብር ለለዓመት የዐርግ ውስተ ቤተ እግዚአብሔር ወይእቲሰ ትቴከዝ ወትበኪ ወኢትበልዕ ።,"And as he did so year by year, when she went up to the house of the LORD, so she provoked her; therefore she wept, and did not eat." +ባልዋም ሕልቃና። ሐና ሆይ፥ ለምን ታለቅሻለሽ? ለምንስ አትቀምሺም? ለምንስ ልብሽ ያዝንብሻል? እኔስ ከአሥር ልጆች አልሻልልሽምን? አላት።,ወይቤላ ሕልቃና ምታ ሐና ወትቤ ነየ እግዚእየ ወይቤላ ምንተ ኮንኪ ወምንት ያበክየኪ ወለምንት ኢትበልዒ ወለምንት ትቀሥፊ ልበኪ ኢይኄይሰኪኑ አነ እምዐሠርቱ ውሉድ ።,"Then said Elkanah her husband to her, Hannah, why weepest thou? and why eatest thou not? and why is thy heart grieved? am not I better to thee than ten sons?" +በሴሎ ከበሉና ከጠጡ በኋላ ሐና ተነሣች። ካህኑም ዔሊ በእግዚአብሔር መቅደስ መቃን አጠገብ በመንበሩ ላይ ተቀምጦ ነበር።,ወተንሥአት እምድኅረ በልዑ በሴሎም ወቆመት ቅድመ እግዚአብሔር በሴሎም ወኤሊ ካህን ይነብር ውስተ መንበር ኀበ መድረከ ኆኅት ዘቤተ እግዚአብሔር ።,"So Hannah rose up after they had eaten in Shiloh, and after they had drunk. Now Eli the priest sat upon a seat by a post of the temple of the LORD." +እርስዋም በልብዋ ትመረር ነበር፥ በእግዚአብሔር ፊት ጸለየች፥ ጽኑ ልቅሶም አለቀሰች።,ወይእቲሰ በሐዘነ ነፍሳ በከየት ።,"And she was in bitterness of soul, and prayed unto the LORD, and wept sore." +እርስዋም። አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ የባሪያህን መዋረድ ተመልክተህ ብታስበኝ፥ እኔንም ባትረሳ፥ ለባሪያህም ወንድ ልጅ ብትሰጥ፥ ዕድሜውን ሁሉ ለእግዚአብሔር እሰጠዋለሁ፥ ምላጭም በራሱ ላይ አይደርስም ብላ ስእለት ተሳለች።,ወጸለየት ኀበ እግዚአብሔር ወትቤ በፃእኩ ብፅአተ ለእግዚአብሔር አዶናይ እግዚእ ኤሎሄ ጸባኦት ለእመ ነጽሮ ነጸርከ ላዕለ ሕማማ ለአመትከ ወተዘከርከኒ ወወሀብከ ለአመትከ ዘርአ ብእሴ ወእሁቦ ቅድሜከ ሀብተ እስከ አመ ይመውት ፤ ወይነ ወሜሰ ኢይሰቲ ወሐፂን ኢየዐርግ ውስተ ርእሱ ።,"And she vowed a vow, and said, O LORD of hosts, if thou wilt indeed look on the affliction of thine handmaid, and remember me, and not forget thine handmaid, but wilt give unto thine handmaid a man child, then I will give him unto the LORD all the days of his life, and there shall no razor come upon his head." +ጸሎትዋንም በእግዚአብሔር ፊት ባበዛች ጊዜ ዔሊ አፏን ይመለከት ነበር።,ወእምዝ ሶበ አኅለቀት ጸልዮ ቅድመ እግዚአብሔር ወኤሊሰ ካህን ይትዐቀብ አፉሃ ።,"And it came to pass, as she continued praying before the LORD, that Eli marked her mouth." +��ናም በልብዋ ትናገር ነበር፤ ድምፅዋም ሳይሰማ ከንፈርዋን ታንቀሳቅስ ነበር፤ ዔሊም እንደ ሰከረች ቈጠራት።,ወይእቲኒ ትነብብ በልባ ወተሐውስ ከናፍሪሃ ወኢይሰማዕ ቃላ ወአምሰላ ኤሊ ከመ ስክርት ይእቲ ።,"Now Hannah, she spake in her heart; only her lips moved, but her voice was not heard: therefore Eli thought she had been drunken." +ዔሊም። ስካርሽ እስከ መቼ ነው? የወይን ጠጅሽን ከአንቺ አርቂው አላት።,ወይቤላ ቍልዒሁ ለኤሊ እስከ ማእዜኑ ዝንቱ ስካርኪ ፤ አሰስሊ ወይነኪ ወእምቅድመ እግዚአብሔር ፃኢ ።,"And Eli said unto her, How long wilt thou be drunken? put away thy wine from thee." +ሐናም። ጌታዬ ሆይ፥ አይደለም፥ እኔስ ልብዋ ያዘነባት ሴት ነኝ፤ ጠጅና ሌላ የሚያሰክር ነገር አልጠጣሁም፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ነፍሴን አፈሰስሁ፤,ወተሠጥወቶ ሐና ወትቤሎ አልቦ እግዚኦ ፤ ብእሲት እኪተ መዋዕል አነ ፤ ወይነሰ ወሜሰ ኢሰተይኩ ወእክዕዋ ለነፍስየ ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And Hannah answered and said, No, my lord, I am a woman of a sorrowful spirit: I have drunk neither wine nor strong drink, but have poured out my soul before the LORD." +ኀዘኔና ጭንቀቴ ስለ በዛ እስከ አሁን ድረስ ተናግሬአለሁና ባሪያህን እንደ ምናምንቴ ሴት አትቍጠረኝ ብላ መለሰችለት።,ወኢትረስያ ለአመትከ ከመ አዋልድ ርኩሳት እስመ እምብዝኀ ሐዘንየ ተመሰውኩ እስከ ይእዜ ።,Count not thine handmaid for a daughter of Belial: for out of the abundance of my complaint and grief have I spoken hitherto. +ዔሊም። በደኅና ሂጂ፥ የእስራኤልም አምላክ የለመንሽውን ልመና ይስጥሽ ብሎ መለሰላት።,ወተሠጥዋ ኤሊ ወይቤላ ሖሪ በሰላም አምላከ እስራኤል የህሉ ምስሌኪ ወየሀብኪ ስእለተኪ ኵሎ ዘሰአልኪ በኀቤሁ ።,"Then Eli answered and said, Go in peace: and the God of Israel grant thee thy petition that thou hast asked of him." +እርስዋም። ባሪያህ በዓይንህ ፊት ሞገስ ላግኝ አለች። ሴቲቱም መንገድዋን ሄደች በላችም፥ ፊትዋም ከእንግዲህ ወዲያ አዘንተኛ መስሎ አልታየም።,ወትቤሎ ሐና ረከበት ሞገሰ አመትከ በቅድሜከ እግዚኦ ወሖረት ይእቲ ብእሲት ፍኖታ ወቦአት ቤታ ወበልዐት ምስለ ምታ ወሰትየት ወኢያውደቀት ገጻ እንከ ።,"And she said, Let thine handmaid find grace in thy sight. So the woman went her way, and did eat, and her countenance was no more sad." +ማልደው ተነሥተው በእግዚአብሔር ፊት ሰገዱ፥ ተመልሰውም ወደ አርማቴም ወደ ቤታቸው መጡ። ሕልቃናም ሚስቱን ሐናን አወቃት፤ እግዚአብሔርም አሰባት፤,ወተንሥኡ በጽባሕ ወሰገዱ ለእግዚአብሔር ወሖሩ በፍኖቶሙ ወቦአ ሕልቃና ውስተ ቤቱ ውስተ አርማቴም ወአእመራ ስሐና ብእሲቱ ወተዘከራ እግዚአብሔር ወፀንሰት ።,"And they rose up in the morning early, and worshipped before the LORD, and returned, and came to their house to Ramah: and Elkanah knew Hannah his wife; and the LORD remembered her." +የመፅነስዋም ወራት ካለፈ በኋላ ሐና ወንድ ልጅ ወለደች፤ እርስዋም። ከእግዚአብሔር ለምኜዋለሁ ስትል ስሙን ሳሙኤል ብላ ጠራችው።,ወእምዝ አመ በጽሐ ጊዜ መዋዕሊሁ ለወሊዶታ ወለደት ወልደ ወሰመየቶ ስሞ ሳሙኤል እስመ እምኀበ እግዚአብሔር ጸባኦት ውእቱ ትቤ እስመ ሰአልክዎ ።,"Wherefore it came to pass, when the time was come about after Hannah had conceived, that she bare a son, and called his name Samuel, saying, Because I have asked him of the LORD." +ሰውዮውም ሕልቃና ከቤተ ሰቡ ሁሉ ጋር የዓመቱን መሥዋዕትና ስእለቱን ለእግዚአብሔር ያቀርብ ዘንድ ወጣ።,ወዐርገ ሕልቃና ወኵሉ ።,"And the man Elkanah, and all his house, went up to offer unto the LORD the yearly sacrifice, and his vow." +ሐና ግን አልወጣችም፥ ባልዋንም። ሕፃኑ ጡት እስኪተው ድረስ እቀመጣለሁ፤ ከዚያም በኋላ በእግዚአብሔር ፊት ይታይ ዘንድ፥ በዚያም ለዘላለም ይሆን ዘንድ አመጣዋለሁ አለችው።,ቤቱ ከመ ይሡዕ በሴሎም መሥዋዕተ መዋዕል ወብፅዓቲሁ ወኵሎ ዓሥራተ ምድር ።,"But Hannah went not up; for she said unto her husband, I will not go up until the child be weaned, and then I will bring him, that he may appear before the LORD, and there abide for ever." +ባልዋም ሕልቃና። በዓይንሽ ደስ ያሰኘሽን አድርጊ፥ ጡትም እስኪተው ድረስ ተቀመጪ፤ ብቻ እግዚአብሔር ቃሉን ያጽና አላት። ሴቲቱም ልጅዋን እያጠባች ጡት እስኪተው ድረስ በቤትዋ ተቀመጠች።,ወሐናሰ ኢዐርገት ምስሌሁ እስመ ትቤሎ ለምታ እስከ አመ የዐርግ ሕፃን ምስሌየ አመ አኅደግዎ ጥበ ወያስተርኢ ቅድመ ገጹ ለእግዚአብሔር ወይነብር ህየ እስከ ለዓለም ።,"And Elkanah her husband said unto her, Do what seemeth thee good; tarry until thou have weaned him; only the LORD establish his word. So the woman abode, and gave her son suck until she weaned him." +ጡትም በተወ ጊዜ ከእርስዋ ጋር እርሱንና አንድ የሦስት ዓመት ወይፈን፥ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ዱቄት፥ አንድ አቁማዳ የወይን ጠጅ ይዛ ወደ ሴሎ ወደ እግዚአብሔር ቤት አመጣችው፤ ሕፃኑም ገና ታናሽ ነበረ።,ወይቤላ ምታ ግበሪ ዘከመ ይኤድመኪ ለአዕይንትኪ ወንበሪ እስከ አመ ታኀድግዮ ጥበ ወባሕቱ አቅሚ ለእግዚአብሔር ዘወፅአ እምአፉኪ ፤ ወነበረት ይእቲ ብእሲት ወሐፀነት ወልዳ እስከ አመ አኅደገቶ ጥበ ።,"And when she had weaned him, she took him up with her, with three bullocks, and one ephah of flour, and a bottle of wine, and brought him unto the house of the LORD in Shiloh: and the child was young." +ወይፈኑንም አረዱ፥ ሕፃኑንም ወደ ዔሊ አመጡት።,ወዐርገት ምስሌሁ ውስተ ሴሎም ወነሥአት ላህመ ዘ፫ዓመቱ ወኅብስተ ወመስፈርተ ኤፍ ስንዳሌ ወመስፈርተ ኔባል ወይነ ወቦአት ቤተ እግዚአብሔር በሴሎም ወወልዶሙኒ ምስሌሆሙ ።,"And they slew a bullock, and brought the child to Eli." +እርስዋም አለች። ጌታዬ ሆይ፥ በሕያው ነፍስህ እምላለሁ! ጌታ ሆይ፥ ወደ እግዚአብሔር ለመጸለይ በዚህ በአንተ ዘንድ ቆማ የነበረች ሴት እኔ ነኝ።,ወአብኡ ቅድመ እግዚአብሔር ወጠብሐ አቡሁ መሥዋዕቶ ቅድመ እግዚአብሔር ዘይገብር ለለመዋዕል ለእግዚአብሔር ወአምጽኦ ለወልዱ ወሦዐ ላህመ ወአብአቶ ሐና እሙ ለወልዳ ኀበ ኤሊ ።,"And she said, Oh my lord, as thy soul liveth, my lord, I am the woman that stood by thee here, praying unto the LORD." +ሰለዚህ ሕፃን ጸለይሁ፤,ወትቤ ስምዐኒ እግዚኦ ሐይወት ነፍስከ ከመ አነ ይእቲ እንታክቲ ብእሲት እንተ ቆምኩ ቅድሜከ ወበፃእኩ በኀቤከ ለእግዚአብሔር በእንተ ዝንቱ ሕፃን ወጸለይኩ ወወሀበኒ እግዚአብሔር ስእለትየ ዘሰአልኩ በኀቤሁ ።,For this child I prayed; and the LORD hath given me my petition which I asked of him: +እግዚአብሔርም የለመንሁትን ልመናዬን ሰጥቶኛል፤ እኔም ደግሞ ለእግዚአብሔር ሰጥቼዋለሁ፤ ዕድሜውን ሁሉ ለእግዚአብሔር የተሰጠ ይሆናል።,ወአነ ወሀብክዎ ለእግዚአብሔር ኵሎ መዋዕስ ሕይወቱ ይትቀነይ ለእግዚአብሔር ።,Therefore also I have lent him to the LORD; as long as he liveth he shall be lent to the LORD. And he worshipped the LORD there. +ሐናም ስትጸልይ እንዲህ አለች። ልቤ በእግዚአብሔር ጸና፥ ቀንዴ በእግዚአብሔር ከፍ ከፍ አለ፤ አፌ በጠላቶቼ ላይ ተከፈተ፤ በማዳንህ ደስ ብሎኛል።,ወትቤ ጸንዐ ልብየ በእግዚአብሔር ወተለዐለ ቀርንየ በአምላኪየ ወመድኀንየ ፤ ርሕበ አፉየ ላዕለ ጸላእትየ ወተፈሣሕኩ በፍርቃንከ ።,"And Hannah prayed, and said, My heart rejoiceth in the LORD, mine horn is exalted in the LORD: my mouth is enlarged over mine enemies; because I rejoice in thy salvation." +እንደ እግዚአብሔር ቅዱስ የለምና፥ እንደ አምላካችንም ጻድቅ የለምና፤ ከአንተ በቀር ቅዱስ የለም።,እስመ አልቦ ቅዱስ ከመ እግዚአብሔር ወአልቦ ጻድቅ ከመ አምላክነ ወአልቦ ቅዱስ ዘእንበሌከ ።,There is none holy as the LORD: for there is none beside thee: neither is there any rock like our God. +አትታበዩ፥ በኩራትም አትናገሩ፤ እግዚአብሔር አዋቂ ነውና፥ እግዚአብሔርም ሥራውን የሚመዝን ነውና፥ ከአፋችሁ የኵራት ነገር አይውጣ።,ኢትትመክሑ ወኢትንብቡ ዐቢያተ ወኢይፃእ እምአፉክሙ ዐቢይ ነገር እስ��� እግዚአብሔር አምላክ ማእምር ውእቱ ወእግዚአብሔር ያስተዴሉ ምግባሮ ።,"Talk no more so exceeding proudly; let not arrogancy come out of your mouth: for the LORD is a God of knowledge, and by him actions are weighed." +የኃያላንን ቀስት ሰብሮአል፥ ደካሞችንም በኃይል ታጥቀዋል።,ወአድከመ ቀስተ ኀያላን ወአቅነቶሙ ኀይለ ለድኩማን ።,"The bows of the mighty men are broken, and they that stumbled are girded with strength." +ጠግበው የነበሩ እንጀራ አጡ፤ ተርበው የነበሩ ከራብ ዐርፈዋል፤ መካኒቱ ሰባት ወልዳለችና፥ ብዙም የወለደችው ደክማለች።,ጽጉባነ እክል ኀጥኡ ወርኁባን ጸግቡ እስመ መካን ወለደት ሰብዐተ ወእንተሰ ብዙኅ ባቲ ስእነት ወሊደ ።,They that were full have hired out themselves for bread; and they that were hungry ceased: so that the barren hath born seven; and she that hath many children is waxed feeble. +እግዚአብሔር ይገድላል ያድናልም፤ ወደ ሲኦል ያወርዳል፥ ያወጣል።,እግዚአብሔር ይቀትል ወያሐዩ ወያወርድ ውስተ ሲኦል ወያዐርግ ።,"The LORD killeth, and maketh alive: he bringeth down to the grave, and bringeth up." +እግዚአብሔር ድሀ ያደርጋል፥ ባለጠጋም ያደርጋል፤ ያዋርዳል፥ ደግሞም ከፍ ከፍ ያደርጋል።,እግዚአብሔር ያነዲ ወያብዕል ፤ ያቴሕት ወያሌዕል ።,"The LORD maketh poor, and maketh rich: he bringeth low, and lifteth up." +ከሕዝቡ መኳንንት ጋር ያስቀምጣቸው ዘንድ፥ የክብርንም ዙፋን ያወርሳቸው ዘንድ፥ ችግረኛውን ከመሬት ያስነሣል፥ ምስኪኑንም ከጉድፍ ያስነሣል፤ የምድር መሠረቶች የእግዚአብሔር ናቸውና፥ በእነርሱ ላይም ዓለምን አደረገ።,ያነሥኦ እምድር ለነዳይ ወይመጥቆ እምነ መሬት ለምስኪን ከመ ያንብሮ ምስለ ዕበይተ ሕዝቡ ፤ ወያወርሶ መንበረ ክብር ።,"He raiseth up the poor out of the dust, and lifteth up the beggar from the dunghill, to set them among princes, and to make them inherit the throne of glory: for the pillars of the earth are the LORD'S, and he hath set the world upon them." +እርሱ የቅዱሳኑን እግር ይጠብቃል ኃጥኣን ግን ዝም ብለው በጨለማ ይቀመጣሉ፤ ሰው በኃይሉ አይበረታምና።,ወይሁቦ ጸሎቶ ለዘጸለየ ወባረከ ዓመቶሙ ለጻድቃን እስመ ኢኮነ ጽኑዐ ኀይለ እጓለ እመሕያው ።,"He will keep the feet of his saints, and the wicked shall be silent in darkness; for by strength shall no man prevail." +ከእግዚአብሔር ጋር የሚጣሉ ይደቅቃሉ፤ በሰማይም ያንጐደጕድባቸዋል፤ እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ ይፈርዳል፤ ለንጉሡም ኃይል ይሰጣል፤ የመሲሑንም ቀንድ ከፍ ከፍ ያደርጋል።,እግዚአብሔር ያደውዮሙ ለፀሩ እግዚአብሔር ባሕቲቱ ቅዱስ ፤ ኢይትመካሕ ጠቢብ በጥበቡ ወኢይትመካሕ ኀያል በኀይሉ ወኢይትመከሕ ባዕል በብዕሉ ።,"The adversaries of the LORD shall be broken to pieces; out of heaven shall he thunder upon them: the LORD shall judge the ends of the earth; and he shall give strength unto his king, and exalt the horn of his anointed." +ሕልቃናም ወደ ቤቱ ወደ አርማቴም ሄደ፤ ብላቴናውም በካሁኑ በዔሊ ፊት እግዚአብሔርን ያገለግል ነበር።,አላ በዝንቱ ለይትመካሕ ዘይትሜከሕ ለብዉ ወአእምርዎ ለእግዚአብሔር ወይገብር ፍትሐ ወጽድቀ ውስተ ማእከለ ምድር ፤ እግዚአብሔር ዐርገ ውስተ ሰማያት ወአንጐድጐደ ወውእቱ ይኴንን ጽንፈ ምድር እስመ ጻድቅ ውእቱ ወይሁቦሙ ኀይለ ለነገሥትነ ወያሌዕል ቀርነ መሲሑ ።,And Elkanah went to Ramah to his house. And the child did minister unto the LORD before Eli the priest. +የዔሊም ልጆች ምናምንቴዎች ነበሩ፤ እግዚአብሔርንም አያውቁም ነበር።,ወኀደገቶ ህየ ቅድመ እግዚአብሔር ወአተወት አርማቴም ወሕፃንሰ ነበረ ይትለአክ ቅድመ እግዚአብሔር ወቅድመ ኤሊ ካህን ።,Now the sons of Eli were sons of Belial; they knew not the LORD. +የካህናትም ልማድ በሕዝቡ ዘንድ እንዲህ ነበረ፤ ሰው ሁሉ መሥዋዕት ሲያቀርብ ሥጋው በተቀቀለ ጊዜ የካህኑ ሎሌ ይመጣ ነበር፥ በእጁም ሦስት ጣት ያለው ሜንጦ ነበረ፤,ወደቂቀ ኤሊ ካህን እኩያን እሙንቱ ወኢያአምርዎ ለእግዚአብሔር ወኢሕገ ካህን ዘእምኀበ ኵሉ ሕዝብ እለ ይሠውዑ ወይመጽእ ወልሰ ካህን ሶበ ያበስሉ ሥጋ ወያመጽእ መኈስሰ ምስሌሁ ።,"And the priests' custom with the people was, that, when any man offered sacrifice, the priest's servant came, while the flesh was in seething, with a fleshhook of three teeth in his hand;" +ወደ ድስቱም ወይም ወደ ምንቸቱ ወይም ወደ አፍላሉ ወይም ወደ ቶፋው ይሰድድው ነበር፤ ሜንጦውም ያወጣውን ሁሉ ካህኑ ለእርሱ ይወስደው ነበር። ወደዚያም በመጡት በእስራኤላውያን ላይ በሴሎ እንዲህ ያደርጉ ነበር።,ወይወድዮ ወስተ ጽሕርት ወእመኒ ውስተ ዐቢይ ጽሕርት ወእመኒ ውስተ መቅጹት ወኵሎ ዘአውፅአ ውእቱ መኈስስ ይነሥእ ሎቱ ካህን ወከማሁ ይገብሩ ለኵሉ እስራኤል ለእለ ይመጽኡ ይሡዑ ለእግዚአብሔር በሴሎም ።,"And he struck it into the pan, or kettle, or caldron, or pot; all that the fleshhook brought up the priest took for himself. So they did in Shiloh unto all the Israelites that came thither." +ደግሞም ስቡን ሳያቃጥሉ የካህኑ ሎሌ መጥቶ የሚሠዋውን ሰው። ጥሬውን እንጂ የተቀቀለውን ሥጋ ከአንተ አይወስድምና እጠብስለት ዘንድ ለካህኑ ሥጋ ስጠኝ ይለው ነበር።,ወዘእንበለ ይጢስ ሥብሕ ይመጽእ ወልደ ካህን ወይብሎ ለውእቱ ብእሲ ዘይሠውዕ ሀበኒ ሥጋ ዘንጠብስ ለካህን ወኢይነሥእ እምኀቤከ ብሱለ እምውስተ ጽሕርት ።,"Also before they burnt the fat, the priest's servant came, and said to the man that sacrificed, Give flesh to roast for the priest; for he will not have sodden flesh of thee, but raw." +ሰውዮውም። አስቀድሞ ስቡን ያቃጥሉት ኋላም ሰውነትህ ደስ የሚያሰኛትን ትወስዳለህ ቢለው፥ እርሱ። አይሆንም፥ ነገር ግን አሁን ስጠኝ፤ እንቢም ብትል በግድ እወስደዋለሁ ይለው ነበር።,ወይቤሎ ዝክቱ ብእሲ ዘይሠውዕ ይጢስ ምዕረ ይቅድም ሥብሕ ዘበሕጉ ወንሣእ ለከ እምኵሉ ዘፈተወት ነፍስከ ወይቤሎ አልቦ ፤ ይእዜ ሀበኒ ወእመ አኮሰ እነሥእ ወአሀይደከ ።,"And if any man said unto him, Let them not fail to burn the fat presently, and then take as much as thy soul desireth; then he would answer him, Nay; but thou shalt give it me now: and if not, I will take it by force." +ሰዎቹም የእግዚአብሔርን ቍርባን ይንቁ ነበርና የጎበዛዝቱ ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት እጅግ ታላቅ ነበረች።,ወኮነት ዛቲ ኀጢአቶሙ ለእሙንቱ ደቂቅ ቅድመ እግዚአብሔር ዐበየ ጥቀ እስመ አበሱ ላዕለ መሥዋዕተ እግዚአብሔር ።,Wherefore the sin of the young men was very great before the LORD: for men abhorred the offering of the LORD. +ሳሙኤል ግን ገና ብላቴና ሳለ የበፍታ ኤፉድ ለብሶ በእግዚአብሔር ፊት ያገለግል ነበር።,ወሳሙኤልሰ ሀለወ ቅድመ እግዚአብሔር ይትለአክ ወወሬዛ ውእቱ ወይቀንት ኤፉደ ።,"But Samuel ministered before the LORD, being a child, girded with a linen ephod." +እናቱም ታናሽ መደረቢያ ሠራችለት፥ በየዓመቱም መሥዋዕት ለመሠዋት ከባልዋ ጋር ስትወጣ ታመጣለት ነበር።,ወልብሰ ዐጽፍ ገብረት ሎቱ እሙ ንስቲተ ወወሰደት ሎቱ አመ መዋዕለ ተዐርግ ምስለ ምታ ከመ ይሡዑ መሥዋዕተ ዘለለመዋዕል ።,"Moreover his mother made him a little coat, and brought it to him from year to year, when she came up with her husband to offer the yearly sacrifice." +ዔሊም ሕልቃናንና ሚስቱን። ለእግዚአብሔር ስለ ተሳለችው ስጦታ ፋንታ ከዚህች ሴት እግዚአብሔር ዘር ይስጥህ ብሎ ባረካቸው፤ እነርሱም ወደ ቤታቸው ሄዱ።,ወባረኮሙ ኤሊ ለሕልቃና ወለብእሲቱ ወይቤሎ ለይዕሲከ እግዚአብሔር ዘርአ እምነ ዛቲ ብእሲት ህየንተ ዝንቱ ዘአባእኮ ለእግዚአብሔር ወአተወ ውእቱ ብእሲ ብሔሮ ።,"And Eli blessed Elkanah and his wife, and said, The LORD give thee seed of this woman for the loan which is lent to the LORD. And they went unto their own home." +እግዚአብሔርም ሐናን አሰበ፥ ፀነሰችም፥ ሦስት ወንዶችና ሁለትም ሴቶች ልጆች ወለደች። ብላቴናውም ሳሙኤል በእግዚአብሔር ፊት አደገ።,ወሐወጻ እግዚአብሔር ለሐና ወወለደት ዓዲ ሠለስተ ደቂቀ ወክልኤተ አዋልደ ፤ ወዐብየ ዝንቱ ወልድ ሳሙኤል ቅድመ እግዚአብሔር ።,"And the LORD visited Hannah, so that she conceived, and bare three sons and two daughters. And the child Samuel grew before the LORD." +ዔሊም እጅግ አረጀ፤ ልጆቹም በእስራኤል ሁሉ ላይ ያደረጉትን ሁሉ፥ በመገናኛውም ድንኳን ደጅ ከሚያገለግሉት ሴቶች ጋር እንደ ተኙ ሰማ።,ወኤሊሰ ልህቀ ጥቀ ወሰምዐ ዘከመ ይሬስይዎሙ ደቂቁ ለደቂቀ እስራኤል ።,"Now Eli was very old, and heard all that his sons did unto all Israel; and how they lay with the women that assembled at the door of the tabernacle of the congregation." +እርሱም አላቸው። ስለ ክፉ ሥራችሁ ከዚህ ሕዝብ ሁሉ ሰምቻለሁና ስለምን እንዲህ ያለ ነገር ታደርጋላችሁ?,ወይቤሎሙ ለምንት ትገብሩ ዘንተ ነገረ ዘእሰምዕ አነ በኀበ ኵሉ ሕዝበ እግዚአብሔር ።,"And he said unto them, Why do ye such things? for I hear of your evil dealings by all this people." +ልጆቼ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ኃጢአተኛ በማድረጋችሁ ስለ እናንተ የደረሰኝ ወሬ መልካም አይደለምና ይህ አይሆንም።,እንቢክሙ ደቂቅየ እንቢክሙ እስመ ኢኮነ ሠናየ ዝንቱ ነገር ዘአነ እሰምዕ ፤ ኢትክልእዎ ለሕዝብ ተቀንዮ ለእግዚአብሔር ።,"Nay, my sons; for it is no good report that I hear: ye make the LORD'S people to transgress." +ሰውስ ሰውን ቢበድል እግዚአብሔር ይፈርድበታል፤ ሰው ግን እግዚአብሔርን ቢበድል ስለ እርሱ የሚለምን ማን ነው? እነርሱ ግን እግዚአብሔር ሊገድላቸው ወድዶአልና የአባታቸውን ቃል አልሰሙም።,ለእመቦ ዘአበሰ አሐዱ ብእሲ ላዕለ ብእሲ ወገብረ ኀጢአተ ይጼልዩ ሎቱ ኀበ እግዚአብሔር ወእመሰ ለእግዚአብሔር አበስ መኑ ይጼሊ ሎቱ ፤ ወአበዩ ሰሚዖተ ቃለ አቡሆሙ እስመ ፈቂደ ፈቀደ እግዚአብሔር ያማስኖሙ ።,"If one man sin against another, the judge shall judge him: but if a man sin against the LORD, who shall intreat for him? Notwithstanding they hearkened not unto the voice of their father, because the LORD would slay them." +ብላቴናውም ሳሙኤል እያደገ ሄደ፤ በእግዚአብሔርም በሰውም ፊት ሞገስ እያገኘ ሄደ።,ወዝክቱሰ ወልድ ሳሙኤል የሐውር በሠናይ ምስለ እግዚአብሔር ወምስለ ሰብእ ።,"And the child Samuel grew on, and was in favour both with the LORD, and also with men." +የእግዚአብሔርም ሰው ወደ ዔሊ መጥቶ አለው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በግብጽ በፈርዖን ቤት ባሪያ ሳለ ለአባትህ ቤት ተገለጥሁ፤,ወመጽአ ብእሴ እግዚአብሔር ኀበ ኤሊ ወይቤሎ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አስተርእዮ አስተርአይኩ ለቤተ አቡከ እንዘ ሀለዉ ውስተ ምድረ ግብጽ እንዘ አግብርት እሙንቱ ለፈርዖን ።,"And there came a man of God unto Eli, and said unto him, Thus saith the LORD, Did I plainly appear unto the house of thy father, when they were in Egypt in Pharaoh's house?" +ከእስራኤልም ነገድ ሁሉ ካህን ይሆነኝ ዘንድ፥ በመሠዊያዬ ላይ ይሠዋ ዘንድ፥ ዕጣንንም ያጥን ዘንድ ኤፉድንም በፊቴ ይለብስ ዘንድ ለእኔ መረጥሁት፤ የእስራኤልንም ልጆች የእሳት ቍርባን ሁሉ ስለ ምግብ ለአባትህ ቤት ሰጠሁ።,ወኀረይክዎ ለቤተ አቡከ እምነ ኵሉ ቤተ እስራኤል ከመ ይኩኑኒ ካህናተ ወያዕርጉ ውስተ ምሥዋዕየ ወይዕጥኑ ዕጣነ ወይጹሩ ኤፉደ ወወሀብክዎ ስቤተ አቡከ ኵሎ ዘበእሳት ይትገበር ዘእምኀበ ደቂቀ እስራኤል ።,"And did I choose him out of all the tribes of Israel to be my priest, to offer upon mine altar, to burn incense, to wear an ephod before me? and did I give unto the house of thy father all the offerings made by fire of the children of Israel?" +በማደሪያዬ ያቀርቡት ዘንድ ያዘዝሁትን መሥዋዕቴንና ቍርባኔን ስለ ምን ረገጣችሁ? እንድትወፍሩም የሕዝቤን የእስራኤልን ቍርባን ሁሉ መጀመሪያ በመብላታችሁ ከእኔ ይልቅ ልጆችህን ለምን አከበርህ?,ወለምንት በእኪት ዐይን ነጸርከ ላዕለ መሥዋዕትየ ወላዕለ ዕጣንየ ወአብደርከ ደቂቀከ እምኔየ በእንተ በረከት ቀዳሜ ኵሉ መሥዋዕቶሙ ለእስራኤል ዘበቅድሜየ ።,"Wherefore kick ye at my sacrifice and at mine offering, which I have commanded in my habitation; and honourest thy sons above me, to make yourselves fat with the chiefest of all the offerings of Israel my people?" +ስለዚህም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእውነት ቤትህ የአባትህም ቤት ለዘላለም በፊቴ እንዲኖር ተናግሬአለሁ፤ አሁን ግን እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ያከበሩኝን አከብራለሁና፥ የናቁኝም ይናቃሉና ይህ አይሆንልኝም።,በእንተ ዝንቱ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል እቤ ከመ ቤትከ ወቤተ አቡከ ትነብሩ ቅድሜየ ለዓለም ወይእዜሰ ይቤ እግዚአብሔር ሐሰ ሊተ ፤ ዳእሙ ለእለ አክበሩኒ ኣከብሮሙ ወዘኒ አስተሐቀረኒ ኣስተሐቅሮ ።,"Wherefore the LORD God of Israel saith, I said indeed that thy house, and the house of thy father, should walk before me for ever: but now the LORD saith, Be it far from me; for them that honour me I will honour, and they that despise me shall be lightly esteemed." +እነሆ፥ ለቤትህ ሽማግሌ እንዳይገኝ፥ ክንድህን የአባትህንም ቤት ክንድ የምሰብርበት ዘመን ይመጣል።,ወናሁ ይመጽእ መዋዕል ወእሤርዎ ለዘርእከ ወለዘርአ ቤተ አቡከ ።,"Behold, the days come, that I will cut off thine arm, and the arm of thy father's house, that there shall not be an old man in thine house." +በእስራኤል በረከት ሁሉ፥ በማደሪያዬ ጠላትህን ታያለህ በቤትህም ለዘላለም ሽማግሌ አይገኝም።,ወኢይትረከብ ለከ በውስተ ቤትከ ልሂቅ በኵሉ መዋዕል ።,"And thou shalt see an enemy in my habitation, in all the wealth which God shall give Israel: and there shall not be an old man in thine house for ever." +ከመሠዊያዬ ያልተቈረጠ ልጅህ ቢገኝ ዓይንህን ያፈዝዘዋል፥ ነፍስህንም ያሳዝናል ከቤትህም የሚወለዱ ሰዎች ሁሉ በጐልማስነት ይሞታሉ።,ወኢይሰዐር ብእሲ እምነ መሥዋዕትየ ዘይፌጽም በአዕይንቲሁ ወይጽህቅ በነፍሱ ወኵሉ እለ ተርፉ እምነ ቤትከ ይወድቁ በኲናተ ዕደው ።,"And the man of thine, whom I shall not cut off from mine altar, shall be to consume thine eyes, and to grieve thine heart: and all the increase of thine house shall die in the flower of their age." +ይህ በሁለቱ ልጆችህ በአፍኒንና በፊንሐስ ላይ የሚመጣ ለአንተ ምልክት ነው፤ ሁለቱ በአንድ ቀን ይሞታሉ።,ወዝንቱ ውእቱ ተኣምር ለከ ዘይመጽእ ላዕለ ክልኤሆሙ ደቂቅከ ኦፍኒ ወፊንሐስ ክልኤሆሙ ይመውቱ በአሐቲ ዕለት ።,"And this shall be a sign unto thee, that shall come upon thy two sons, on Hophni and Phinehas; in one day they shall die both of them." +የታመነም ካህን ለእኔ አስነሣለሁ፥ በልቤም በነፍሴም እንዳለ እንዲሁ ያደርጋል፤ እኔም የታመነ ቤት እሠራለታለሁ፥ ዘመኑን ሁሉ እኔ በቀባሁት ሰው ፊት ይሄዳል።,ወኣቀውም ሊተ ካህነ ዘይገብር ኵሎ ዘውስተ ልብየ ወዘውስተ ነፍስየ ምእመነ ወአሐንጽ ሎቱ ቤተ ምእመነ ወይበውእ ቅድመ መሲሕየ በኵሉ መዋዕል ።,"And I will raise me up a faithful priest, that shall do according to that which is in mine heart and in my mind: and I will build him a sure house; and he shall walk before mine anointed for ever." +ከቤትህም የቀረው ሁሉ ይመጣል፥ በፊቱም ሰግዶ፥ ቍራሽ እንጀራ እበላ ዘንድ ከካህናት ወደ አንዲቱ ዕጣ፥ እባክህ፥ ስደደኝ ብሎ አንድ ብር አንድ እንጀራም ይለምናል።,ወእለ ተርፉ እምነ ቤትከ ይመጽኡ ይስግዱ ሎቱ ለብሩር አቦሊ ወይብልዎ ግድፈኒ ውስተ አሐቲ እምካህናቲከ ኀበ እበልዕ እክለ ።,"And it shall come to pass, that every one that is left in thine house shall come and crouch to him for a piece of silver and a morsel of bread, and shall say, Put me, I pray thee, into one of the priests' offices, that I may eat a piece of bread." +ብላቴናውም ሳሙኤል በዔሊ ፊት እግዚአብሔርን ያገለግል ነበር፤ በዚያም ዘመን የእግዚአብሔር ቃል ብርቅ ነበረ፤ ራእይም አይገለጥም ነበር።,ወዝክቱሰ ወልድ ሳሙኤል ሀለወ ይትለአክ ለእግዚአብሔር ቅድመ ኤሊ ካህን ወክቡር ውእቱ ቃል በእማንቱ መዋዕል ዘእግዚአብሔር ወአልቦ ራእየ ዘይከውን ።,And the child Samuel ministered unto the LORD before Eli. And the word of the LORD was precious in those days; there was no open vision. +በዚያም ዘመን እንዲህ ሆነ፤ የዔሊ ዓይኖች ማ��ት እስኪሳናቸው ድረስ መፍዘዝ ጀምረው ነበር።,ወእምዝ በይእቲ ዕለት እንዘ ይነውም ኤሊ በውስተ መካኑ ወአዕይንቲሁኒ አኀዛ ይክብዳ ወኢይክል ርእየ ፤,"And it came to pass at that time, when Eli was laid down in his place, and his eyes began to wax dim, that he could not see;" +ዔሊም በስፍራው ተኝቶ ሳለ፥ የእግዚአብሔር መብራት ገና ሳይጠፋ፥ ሳሙኤልም የእግዚአብሔር ታቦት ባለበት በእግዚአብሔር መቅደስ ተኝቶ ሳለ፥,ወማኀቶተ እግዚአብሔር ዓዲ ኢያሠነዩ ለአቢቶ ወይነብር ሳሙኤል ውስተ ቤተ መቅደስ ኀበ ታቦተ እግዚአብሔር ፤,"And ere the lamp of God went out in the temple of the LORD, where the ark of God was, and Samuel was laid down to sleep;" +እግዚአብሔር ሳሙኤልን ጠራው፤ እርሱም። እነሆኝ አለ።,ወጸውዖ እግዚአብሔር ወይቤሎ ሳሙኤል ሳሙኤል ወይቤሎ ነየ አነ ።,"That the LORD called Samuel: and he answered, Here am I." +ወደ ዔሊም ሮጠ። እነሆኝ የጠራኸኝ አለው። እርሱም። አልጠራሁህም፤ ተመልሰህ ተኛ አለው። ሄዶም ተኛ።,ወሮጻ ኀበ ኤሊ ወይቤሎ ነየ አነ መጻእኩ እስመ ጸዋዕከኒ ወይቤሎ ኤሊ ኢጻዋዕኩከ ግባእ ስክብ ።,"And he ran unto Eli, and said, Here am I; for thou calledst me. And he said, I called not; lie down again. And he went and lay down." +እግዚአብሔርም ደግሞ። ሳሙኤል ሆይ ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ ዔሊ ሄደና። እነሆኝ የጠራኸኝ አለው። እርሱም። ልጄ ሆይ፥ አልጠራሁህም፤ ተመልሰህ ተኛ ብሎ መለሰ።,ወደገመ ዓዲ እግዚአብሔር ጸውዖቶ ወይቤሎ ሳሙኤል ወተንሥአ ሳሙኤል ወሖረ ኀበ ኤሊ ዳግመ ወይቤሎ ነየ መጻእኩ እስመ ጸዋዕከኒ ወይቤሎ ኢጸዋዕኩከ ግባእ ስክብ ።,"And the LORD called yet again, Samuel. And Samuel arose and went to Eli, and said, Here am I; for thou didst call me. And he answered, I called not, my son; lie down again." +ሳሙኤል ግን ገና እግዚአብሔርን አላወቀም ነበር፥ የእግዚአብሔርም ቃል ገና አልተገለጠለትም ነበር።,ወሳሙኤልሰ ዓዲ ኢያእመሮ ለእግዚአብሔር ወኢተከሥተ ሎቱ ቃለ እግዚአብሔር ።,"Now Samuel did not yet know the LORD, neither was the word of the LORD yet revealed unto him." +እግዚአብሔርም ሳሙኤልን እንደ ገና ሦስተኛ ጊዜ ጠራው። እርሱም ተነሥቶ ወደ ዔሊ ሄደና። እነሆኝ የጠራኸኝ አለ። ዔሊም እግዚአብሔር ብላቴናውን እንደ ጠራው አስተዋለ።,ወጸውዖ ዓዲ እግዚአብሔር በሣልስ ለሳሙኤል ወተንሥአ ወሖረ ኀበ ኤሊ ወይቤሎ ነየ አነ መጻእኩ እስመ ጸዋዕከኒ ወሐለየ ኤሊ ከመ እግዚአብሔር ጸውዖ ለውእቱ ወልድ ።,"And the LORD called Samuel again the third time. And he arose and went to Eli, and said, Here am I; for thou didst call me. And Eli perceived that the LORD had called the child." +ዔሊም ሳሙኤልን። ሄደህ ተኛ ቢጠራህም። አቤቱ፥ ባሪያህ ይሰማልና ተናገር በለው አለው። ሳሙኤልም ሄዶ በስፍራው ተኛ።,ወይቤሎ ግባእ ወስክብ ወልድየ ወእመቦ ዘጸውዐከ በሎ በል እግዚእየ እስመ ይሰምዐከ ገብርከ ፤ ወሖረ ሳሙኤል ወሰከበ ውስተ ምስካቡ ።,"Therefore Eli said unto Samuel, Go, lie down: and it shall be, if he call thee, that thou shalt say, Speak, LORD; for thy servant heareth. So Samuel went and lay down in his place." +እግዚአብሔርም መጥቶ ቆመ፥ እንደ ቀድሞውም። ሳሙኤል ሳሙኤል ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም። ባሪያህ ይሰማልና ተናገር አለው።,ወመጽአ እግዚአብሔር ወቆመ ወጸውዖ ከመ ቀዳሚ ወይቤሎ ሳሙኤል በል እስመ ይሰምዐከ ገብርከ ።,"And the LORD came, and stood, and called as at other times, Samuel, Samuel. Then Samuel answered, Speak; for thy servant heareth." +እግዚአብሔርም ሳሙኤልን አለው። እነሆ፥ የሰማውን ሁሉ ሁለቱ ጆሮቹ ጭው የሚያደርግ አንድ ነገርን በእስራኤል አደርጋለሁ።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሳሙኤል ናሁ አነ እገብር ቃለ ላዕለ እስራኤል ከመ ኵሉ ዘሰምዖ የአኀዝ ክልኤሆን እዘኒሁ ።,"And the LORD said to Samuel, Behold, I will do a thing in Israel, at which both the ears of every one that heareth it shall tingle." +በዚያም ቀን በቤቱ ላይ የተናገርሁትን ሁሉ በዔሊ አወርዳለሁ፤ እኔም ጀምሬ እፈጽምበታለሁ።,ወበይእቲ ዕስት ኣቀውም ኵሎ ዘነበብኩ ላዕለ ኤሊ ወላዕለ ቤቱ ፤ አእኀዝኒ ወእፌጽምኒ ።,"In that day I will perform against Eli all things which I have spoken concerning his house: when I begin, I will also make an end." +ልጆቹ የእርግማን ነገር እንዳደረጉ አውቆ አልከለከላቸውምና ስለ ኃጢአቱ በቤት ለዘላለም እንድፈርድ አስታውቄዋለሁ።,ወአይዳዕክዎ ከመ አትቤቀሎ አነ ለቤቱ ለዓለም በኀጢአት ደቂቁ እስመ አሕሠሙ ቃለ ላዕለ እግዚአብሔር ደቂቁ ወኢገሠጾሙ ።,"For I have told him that I will judge his house for ever for the iniquity which he knoweth; because his sons made themselves vile, and he restrained them not." +ስለዚህም የዔሊ ቤት ኃጢአት በመሥዋዕትና በቍርባን ለዘላለም እንዳይሰረይለት ለዔሊ ቤት ምያለሁ።,አኮኑ ከመዝ መሐልኩ ለቤቱ ከመ ኢይደመሰስ ኀጢአተ ቤቱ ለኤሊ ኢበዕጣን ወኢበመሥዋዕት እስከ ለዓለም ።,"And therefore I have sworn unto the house of Eli, that the iniquity of Eli's house shall not be purged with sacrifice nor offering for ever." +ሳሙኤልም እስኪነጋ ተኛ፥ ማልዶም ተነሥቶ የእግዚአብሔርን ቤት ደጅ ከፈተ። ሳሙኤልም ራእዩን ለዔሊ መንገር ፈራ።,ወእምዝ ሰከበ ሳሙኤል እስከ ጸብሐ ወነቅሐ በጽባሕ ወአርኀወ ኆኃተ ቤተ እግዚአብሔር ፤ ወፈርሀ ሳሙኤል አይድዖቶ ብኤሊ ዘአስተርአዮ ።,"And Samuel lay until the morning, and opened the doors of the house of the LORD. And Samuel feared to shew Eli the vision." +ዔሊም ሳሙኤልን ጠርቶ። ልጄ ሳሙኤል ሆይ፥ አለ፤ እርሱም። እነሆኝ አለ።,ወይቤሎ ኤሊ ለሳሙኤል ወልድየ ሳሙኤል ወይቤሎ ነየ አነ ።,"Then Eli called Samuel, and said, Samuel, my son. And he answered, Here am I." +እርሱም። እግዚአብሔር የነገረህ ነገር ምንድር ነው? ከእኔ አትሸሽግ፤ ከነገረህ ነገር ሁሉ የሸሸግኸኝ እንደ ሆነ እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግብህ፥ እንዲህም ይጨምርብህ አለው።,ወይቤሎ ምንትኑ ነገሩ ዘነገረከ ፤ ኢትኅባእ እምኔየ ፤ ከመዝ ለይረሲከ እግዚአብሔር ወከመዝ ለትምጻእከ ለእመ ኀባእከ እምኔየ ቃለ እምኵሉ ዘነገረከ ወዘሰማዕከ ።,"And he said, What is the thing that the LORD hath said unto thee? I pray thee hide it not from me: God do so to thee, and more also, if thou hide any thing from me of all the things that he said unto thee." +ሳሙኤልም ነገሩን ሁሉ ነገረው፥ አንዳችም አልሸሸገውም። ዔሊም። እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ ደስ ያሰኘውን ያድርግ አለ።,ወአይድዖ ሳሙኤል ለኤሊ ኵሎ ዘነገሮ ወአልቦ ዘኀብአ እምኔሁ ወይቤሎ ኤሊ ለይግበር እግዚአብሔር ኵሎ ዘአደሞ ሎቱ ።,"And Samuel told him every whit, and hid nothing from him. And he said, It is the LORD: let him do what seemeth him good." +ሳሙኤልም አደገ፥ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ፤ ከቃሉም አንዳች በምድር ላይ አይወድቀም ነበር።,ወዐብየ ሳሙኤል ወሀሎ እግዚአብሔር ምስሌሁ ወአልቦ ዘወድቀ እምነ ኵሉ ቃሉ ውስተ ምድር ።,"And Samuel grew, and the LORD was with him, and did let none of his words fall to the ground." +እስራኤልም ሁሉ ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ድረስ ሳሙኤል ለእግዚአብሔር ነቢይ ይሆን ዘንድ የታመነ እንደ ሆነ አወቀ።,ወአእመሩ ኵሉ እስራኤል እምነ ዳን እስከ ቤርላቤሕ ከመ መሃይምን ሳሙኤል ወነቢዩ ለእግዚአብሔር ።,And all Israel from Dan even to Beersheba knew that Samuel was established to be a prophet of the LORD. +እግዚአብሔርም ደግሞ በሴሎ ተገለጠ፤ እግዚአብሔርም በእግዚአብሔር ቃል ለሳሙኤል በሴሎ ይገለጥ ነበር። የሳሙኤልም ቃል ለእስራኤል ሁሉ ደረሰ።,ወደገመ እግዚአብሔር አስተርእዮቶ ከመ አስተርእዮ እግዚአብሔር ለሳሙኤል ወተአመነ ሳሙኤል ከዊነ ነቢዩ ለእግዚአብሔር በውስተ ኵሉ እስራኤል አምአጽናፈ ምድር እስከ አጽናፊሃ ።,And the LORD appeared again in Shiloh: for the LORD revealed himself to Samuel in Shiloh by the word of the LORD. +ዳዊትም በልቡ። አንድ ቀን በሳኦል እጅ እጠፋለሁ፤ ወደ ፍልስጥኤማውያንም ምድር ከመሸሽ በቀር የሚሻለኝ የለ��፤ ሳኦልም በእስራኤል አውራጃ ሁሉ እኔን መሻት ይተዋል፥ እንዲሁም ከእጁ እድናለሁ አለ።,ወይቤ ዳዊት በልቡ እንዘ ይብል እምይእዜሰ እንከሰ እመውት አሐተ ዕለተ በእዴሁ ለሳኦል ወአልቦ ዘይኄይሰኒ እንበለ አምስጦ ውስተ ብሔረ ኢሎፍሊ ወለእመ መጽአ ንጉሥ ወኀሠሠኒ ውስተ ኵሉ ደወለ እስራኤል ወኣመስጥ እምእዴሁ ።,"And David said in his heart, I shall now perish one day by the hand of Saul: there is nothing better for me than that I should speedily escape into the land of the Philistines; and Saul shall despair of me, to seek me any more in any coast of Israel: so shall I escape out of his hand." +ዳዊትም ከእርሱም ጋር የነበሩት ስድስቱ መቶ ሰዎች ተነሥተው ወደ ጌት ንጉሥ ወደ አሜህ ልጅ ወደ አንኩስ አለፉ።,ወተንሥአ ዳዊት ወ፬፻ዕደው እለ ምስሌሁ ወሖሩ ኀበ አንኩስ ወልደ አሜኅ ንጉሠ ጌት ።,"And David arose, and he passed over with the six hundred men that were with him unto Achish, the son of Maoch, king of Gath." +ዳዊትና ሰዎቹም እያንዳንዳቸው ከነ ቤተ ሰቡ ከአንኩስ ጋር በጌት ውስጥ ተቀመጡ፤ ከዳዊትም ጋር ኢይዝራኤላዊቱ አኪናሆምና የቀርሜሎሳዊው የናባል ሚስት አቢግያ ሁለቱ ሚስቶቹ ነበሩ።,ወነበረ ዳዊት ኀበ አንኩስ ውእቱ ወዕደው እለ ምስሌሁ ወኵሎሙ ምስለ ሰብኣ ቤቶሙ ወዳዊትኒ ምስለ ክልኤሆን አንስቲያሁ አኪናሖም ኢይዝራኤላዊት ወአቤግያ ብእሲተ ናባል ቀርሜላዊ ።,"And David dwelt with Achish at Gath, he and his men, every man with his household, even David with his two wives, Ahinoam the Jezreelitess, and Abigail the Carmelitess, Nabal's wife." +ሳኦልም ዳዊት ወደ ጌት እንደ ኰበለለ ሰማ፤ ከዚያም በኋላ ደግሞ አልፈለገውም።,ወዜነውዎ ለሳኦል ከመ ተኀጥአ ዳዊት ውስተ ጌት ወኢደገመ እንከ ኀሢሦቶ ።,And it was told Saul that David was fled to Gath: and he sought no more again for him. +ዳዊትም አንኩስን። በዓይንህ ፊት ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ በዚህ አገር በአንዲቱ ከተማ የምቀመጥበት ስፍራ ስጠኝ፤ ስለ ምን እኔ ባሪያህ ከአንተ ጋር በንጉሥ ከተማ እቀመጣለሁ? አለው።,ወይቤሎ ዳዊት ለአንኩስ እመ ረከበ ሞገሰ ገብርከ ቅድመ አዕይንቲከ ሀበኒ መካነ በውስተ አሐቲ እምነ አህጉር እለ ውስተ ሐቅል ወእነብር ህየ ወለምንት ይነብር ገብርከ ውስተ ሀገረ መንግሥት ምስሌከ ።,"And David said unto Achish, If I have now found grace in thine eyes, let them give me a place in some town in the country, that I may dwell there: for why should thy servant dwell in the royal city with thee?" +በዚያም ቀን አንኩስ ጺቅላግን ሰጠው፤ ስለዚህም ጺቅላግ እስከ ዛሬ ድረስ ለይሁዳ ነገሥታት ሆነች።,ወወሀቦ ይእተ አሚረ ሴቄላቅሃ ወኮነት ሴቄላቅ ለንጉሠ ይሁዳ እስከ ዛቲ ዕለት ።,Then Achish gave him Ziklag that day: wherefore Ziklag pertaineth unto the kings of Judah unto this day. +ዳዊትም በፍልስጥኤማውያን አገር የተቀመጠበት የዘመን ቍጥር አንድ ዓመት ከአራት ወር ነበረ።,ወኮነ ኍልቄ መዋዕል ዘነበረ ዳዊት ውስተ ሐቅለ ኢሎፍሊ ፬አውራኀ ።,And the time that David dwelt in the country of the Philistines was a full year and four months. +ዳዊትና ሰዎቹም ወጥተው በጌሹራውያንና በጌርዛውያን በአማሌቃውያንም ላይ ዘመቱ፤ እነዚህም እስከ ሱር እስከ ግብጽ ምድር ድረስ ባለው አገር ድሮውኑ ተቀምጠው ነበር።,ወዐርገ ዳዊት ወሰብእ እለ ምስሌሁ ወፀብኡ ኵሎ ብሔረ ጌሴሪ ወዐማሌቅ ወረከብዎሙ ንቡራነ ወእለ ውስተ ጌላምሱር ወእለ አኔቆንጦን ወአህጉረ ቅጽር ወእስከ ብሔረ ግብጽ ።,"And David and his men went up, and invaded the Geshurites, and the Gezrites, and the Amalekites: for those nations were of old the inhabitants of the land, as thou goest to Shur, even unto the land of Egypt." +ዳዊትም ምድሪቱን መታ፤ ወንድ ሆነ ሴትም ሆነ ማንንም በሕይወት አልተወም፤ በጎችንና ላሞችን አህያዎችንና ግመሎችን ልብስንም ማረከ፥ ተመልሶም ወደ አንኩስ መጣ።,ወቀተልዎሙ ለውእቱ ብሔር ወኢያሕየዉ ወኢተባዕተ ወኢአንስተ ወነሥኡ መራዕየ ወአዕጻዳተ ወአእዱገ ወአግማ��� ወአልባስ ወተመይጡ ወአተዉ ወበጽሑ ኀበ አንኩስ ።,"And David smote the land, and left neither man nor woman alive, and took away the sheep, and the oxen, and the asses, and the camels, and the apparel, and returned, and came to Achish." +አንኩስም። ዛሬ በማን ላይ ዘመታችሁ? አለ፤ ዳዊትም። በይሁዳ ደቡብ፥ በይረሕምኤላውያንም ደቡብ፥ በቄናውያንም ደቡብ ላይ ዘመትን አለ።,ወይቤሎ ኦንኩስ ለዳዊት መነ ፀባእክሙ ዮም ወይቤሎ ዳዊት ለአንኩስ መንገለ አዜቦሙ ለይሁዳ ወመንገለ አዜቦሙ ለኢያሴሜጥ ወመንገለ ኦዜቦሙ ለቄኔዝ ።,"And Achish said, Whither have ye made a road to day? And David said, Against the south of Judah, and against the south of the Jerahmeelites, and against the south of the Kenites." +ዳዊት እንዲህ አደረገ በፍልስጥኤማውያንም አገር በሚቀመጥበት ዘመን ሁሉ ልማዱ ይህ ነበረ ብለው እንዳይናገሩብን ብሎ ዳዊት ወደ ጌት ያመጣቸው ዘንድ ወንድም ሆነ ሴትም ሆነ ማንንም በሕይወት አልተወም።,ወኢያሕየውነ ኢዕዶሙ ወኢአንስቶሙ ዘናመጽእ ውስተ ጌት ከመ ኢይዜንዉ ላዕሌነ ወኢይበሉ ከመዝ ገብረ ዳዊት ወከመዝ ከፀነነ ዳዊት በኵሉ መዋዕል በነበረ ዳዊት ውስተ ሐቅለ ኢሎፍሊ ።,"And David saved neither man nor woman alive, to bring tidings to Gath, saying, Lest they should tell on us, saying, So did David, and so will be his manner all the while he dwelleth in the country of the Philistines." +አንኩስም። በሕዝቡ በእስራኤል ዘንድ እጅግ የተጠላ ሆኖአል፤ ስለዚህም ለዘላለም ባሪያ ይሆነኛል ብሎ ዳዊትን አመነው።,ወተአመነ ዳዊት በኀበ አንኩስ እንዘ ይብል ኀፍረተ የኀፍር እምሕዝቡ እስራኤል ወይከውነኒ እንክ ገብረ እስከ ለዓለም ።,"And Achish believed David, saying, He hath made his people Israel utterly to abhor him; therefore he shall be my servant for ever." +አሁን መሸ ።,መስየ ናሁ ።,It's evening now. +ችንካርን ቸነከረ ።,ቀነወ ቅንዋተ ።,He nailed the nail. +አበበ ጓደኛውን ተከተለ ።,አበበ ተለወ ቢጽሁ ።,Abebe followed his friend. +ሄኖክ ወንዝ ውስጥ ዋኘ ።,ሄኖክ ኖተወ ውስተ ቀላይ ።,Enoch swam in the river. +ይህ ወፍ ከቤቶቻችን በላይ በረረ ።,ዝ ዖፍ ከነፈ ዲበ አብያትነ ።,This bird flew over our houses. +ዮናስ ወደ ትምህርት ቤት ሄደ ።,ዮናስ ሖረ ኀበ ቤተ ትምህርት ።,Yonas went to school. +ይህ ሰው ለዚህች ሴት ስንዴን ሸጠ ።,ዝ ብእሲ ሤጠ ስንዳሌ ለዛቲ ብእሲት ።,This man sold wheat to this woman. +እግዚአብሔር በአባቶቻችሁ ላይ ተበሳጨ ።,ተምዕዐ እግዚአብሔር ላዕለ አበዊክሙ ።,God was angry with your fathers. +ወንድ አያታችን ሸመገለ ።,ሔውነ አረገ።,Our grandfather has become old. +ዳንኤን አውሬን ባየ ጊዜ ደነገጠ ።,ዳንኤል ደንግፀ አመ ርእየ አርዌ ።,Dan was shocked when he saw the beast. +አበበ ውሃን ጠጣ።,አበበ ሰትየ ማየ።,Abebe drank water. +አጎቴ ፍሬን በላ ።,ዱድየ በልዐ ፍሬ ።,My uncle ate fruit. +አቤል ብዙ ነገሮችን እንዲያገኝ ተመኘ ።,አቤል ተመነየ ከመ ይረክብ ብዙኃ ነገራት ።,Abel wished he had many things. +ወንድሜ ውሃን ወደ እፅዋቱ ረጨ ።,እኁየ ነዝሀ ማየ ኀበ እፅዋት ።,My brother sprinkled water on the plants. +ሌባው ከዚያች እንግዳ ሴት ላይ ሰረቀ ።,ሰራቂ ሰረቀ እም ዛቲ እንግዳ ብእሲት ።,The thief stole from that strange woman. +አበበ የግእዝ ቋንቋን አስተማረን ።,አበበ መሀረነ ልሳነ ግእዝ ።,Abebe taught us Ge'ez language. +ወንድሜ ወደ ቤቱ ሮጠ ።,እኁየ ሮጸ ኅበ ቤቱ ።,My brother ran home. +ይህ አንበሳ ዋላን ገደለ ።,ዝ አንበሳ ቀተለ ዋላ ።,This lion killed Wala. +ጓደኛዬ ከእኔ ጋር ቆመ ።,ቢጽየ ቆመ ምስሌየ ።,My friend stood with me. +ይህ ተማሪ ፊደልን አወቀ ።,ዝ መርድዕ አእመረ ፊደለ ።,This student knows the alphabet. +ገበሬው መሬቱን ቆፈረ ።,ሐራሲ ባረወ መሬተ ።,The farmer dug the ground. +በነጋ ጊዜ ወደ ትምህርት ቤት ይሄዳል ።,ሶበ ይነግህ የሐውር ኅበ ቤተ ትምህርት ።,He will go to school tomorrow. +እረኛው በጎቹን ጠበቀ ።,ኖላዊ ኖለወ አባግዑ ።,The shepherd looked after the sheeps. +አጎቴ ወደ ቤቱ ገ��� ።,ዱድየ አተወ ኀበ ቤቱ ።,My uncle entered the house. +ይህ ተማሪ ጻፈ ።,ዝ መርድዕ ጦማረ ።,This student wrote. +ይህ ልጅ አለቀሰ ።,በከየ ዝ ደቂቅ ።,This child cried. +ወንድሜ ኳስ ተጫወተ ።,እኁየ ተዋነየ በኳሄላ ።,My brother played football. +ወንድ አያቴ በራሱ ላይ ጎመንን ተሸከመ ።,ሔውየ ጾረ ሐምል በርእስሁ ።,My grandfather carried a cabbage on his head. +አልዓዛር በአልጋ ላይ ተኛ ።,አልዓዛር ኖመ ላዕለ ዐራት ።,Lazarus lay in bed. +ሰውየው ቀለበቱን ፈለገ ።,ብእሲ ኀሠሠ ውጽቦሁ ።,The man looked for the ring. +የጠፈር ተመራማሪዎች የመጀመሪያ የሆነውን የኤክስትራሶላር ፕላኔት በኮከቦቹ ላይ ሲዘዋወር የሚያሳይ ምስል እንዳገኙ አስታወቁ።,ሀታትያነ ጠፈር ፕላኔተ ኤክስትራሶላር ዘኮነ ዘቀዳሚ አስተአመሩ በላዕለ ከዋክብት ከመረከቡ እንዘይትመያየጥ ዘያርኢ ምስለ።,Astronomers confirm the first-ever direct picture of an extrasolar planet orbiting its star. +በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በጌዴኦ ዞን ለተፈናቀሉ ወገኖች የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የተቀናጀ የኩፍኝ፣ ቫይታሚን ኤ እና የጥገኛ ተሕዋስያን ማጥፊያ መድሃኒቶችን የማዳረስ ዘመቻ ጀምሯል።,በውስተ ደቡብ ብሔር ብሔረሰባት ወህዝባት ክልል ጌዴኦ ማኅበረ እቅበተ ጥኢና ወጠነ ግብረ ውህቦተ መድኃኒታተ ኪፍኝ ወቫይታሚን ኤ ወመድኃኒታት ዘያጠፍኡ ተሕዋስያን ለዘፈለሱ ህዝባት ።,"Ministry of Health has launched integrated measles, Vitamin A, and de-worming campaign for displaced people in Gedeo Zone of Southern Nations, Nationalities and Peoples Region." +ሰዊት በዚህ አእገላልፅ አትስማማም።,ሰዊት በከሢቶተ ዝ ኢትሰነአው,Sewit disagrees with this statement. +ከ 1998 ጀምሮ ሚድሮክ ወርቅ እና ብር ከወርቅ ማዕድን ማውጫ በማምረት ምርቱን በብዛት ወደ ስዊዘርላንድ በመላክ ላይ ይገኛል።,እም ዐሠርቱ ዐተስዓቱ ተስዓ ወሰመንቱ ወጢኖ ወርቅ ወብሩር ዘሜድሮክ እም ሙጻአ ወርቅ በአውጽኦት ኀበ ስዊዘርላንድ እንዘ ይፌኑ ይትረከብ።,Since 1998 MIDROC has been mining gold and silver from the gold mine and export the bulk of its product to Switzerland. +የቀድሞ የጠፈር ተመራማሪው ለኢዜአ እንደገለፁት እ.ኤ.አ. በ 2014 ከመንግስት ባለስልጣናት ጋር ውይይት ለማካሄድ ኢትዮጵያ ተገኝተው ነበር።,ከመ አአመረ ለኢዜአ ዘቀደመ ሐታቴ ጠፈር ተረክበ በኢትዮጵያ በእስራ ምዕት አሰርቱ ወአርባዕቱ ዓመተ ምኅረት በከመ ኁልቆ ኤሮፓውያን ለንባቤ ምስለ መኳንንተ መንግስት።,The former astronaut told ENA that he was in Ethiopia in 2014 when he had discussions with government officials. +እናም እሱ በስልጠና ላይ እያለ ከሚያልፍበት የችግር ደረጃ እና ትርኢቱን ወደ ጎዳና ሲወጣ ከሚገጥመው ግርግር ጋር የሚመጣጠን በቂ ክፍያ አላገኘም ብሏል።,ወእንዘይሄሉ በላዕለ ሥልጠና በዘየኀልፍ ቦቱ ተፅናሰ ኃይል ወዘይትቃወሞ ሁከት እንዘ በፍኖት ይወጽእ ዘይትአረይ ኢረከበ ብህለ ተውህቦ አስብ።,And he says he never gets paid nearly enough commensurate with the level of hardship he goes through while training and the hustle he faces when he takes his show to the street. +ስምምነቱ ወደብ አልባው ሀገር የባህር ሃይል እንዲገነባ መርዳትን ይጨምራል።,ተሰናእዎቱ ጽንፈ ባሕር ዘአልቦቱ ሀገር ኃይለ ባሕር ከመ ይግበር ረዲዖተ ይዴምር።,The deal includes helping the landlocked nation build a navy. +የግብፅ የቁፋሮ ተመራማሪዎች በቀደምት የሳቃራ መካነ መቃብር በጣም ትልቅ የሆነ አዲስ የመቃብር ስፍራ አገኙ።,ሀታትያነ ግብፅ ዘከርዮ በቀዳሚ ረከቡ አቢየ መካነ መቃብር ዘአቢይ ወሐዲስ።,Egyptian archaeologists discover the largest tomb yet discovered in the ancient Saqqara necropolis. +የሁል ግዜም በዕድሜ አንጋፋ ሰው የሆነችው አንቲሳ ክቪቻቫ ፣ ሞተች።,"ዘኩለሄ ባዕለ እድሜ ዘመበለተ ጥንት +ኮነት አንተሳ ክቪቻቫ ሀለፈት።","Antisa Khvichava, a woman regarded as the oldest person of all time, dies." +የቢል ኤንድ ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ሽ���ማቱን ለገቢሳ አስረክቧል።,ፋውንዴሽን ዘቢል ወሜሊንድ ጌትስ ሥርጋዌሁ ለገቢሳ ወሀበ።,The Bill & Melinda Gates Foundation has handed over the award to Gebisa. +የዘረፋ ዘገባዎቸ ቢኖሩም በኢኮኖሚያዊ እና በፖለቲካ ለውጦች ላይ ትኩረት በማድረግ እየተደረገ ያለው ሰልፍ ለሶስተኛ ቀን ቀጥሏል።,ወእመ ይሄልው ዜናተ ሀቅሎ በላዕለውላጤ ፖለቲካ ወኢኮኖሚ ፅንአተ በገቢር ዘይትገበር ተቃውሞ ክልኻት ዘሰብእ ደመረ ኀበ ሰለስቱ እለት ።,"Demonstrations calling for economic and political change continue for a third day, amid reports of looting." +በዚህ ዘርፍ የታቀደው 42.85 ሚሊዮን ዶላር ነው።,በዘርፈ ዝንቱ ዘተነድፈ 42.85 አእላፈ ዶላር ውእቱ ።,The target for this sector has been set at 42.85 million USDs. +በፖርክ-ኤፒክ ከ4ሺህ በላይ የኦክር አይነቶች የተገኙ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ሙዚየም ውስጥ ይገኛሉ።,በውስተ ፖርክ ኤፒክ እምላዕለ አርብዓ ምእት ኅብራተ ኦክር እንዘ ይትረከቡ ናሁ በውስተ ሙዚየም ዘአዲስ አበባ ይትረከቡ።,"Over 4,000 pieces of ochre have been discovered at Porc-Epic and currently reside in a museum in Addis Abba." +መስቀል የሚለው ስም የአማርኛው ቅዱስ መስቀል ከሚለው የተወሰደ ነው።,መስቀል ዘይብል ቃል ዘመጽአ ውእቱ እምልሳነ ግዕዝ ቅዱስ መስቀል ።,The name Meskel derives from the Amharic term Holy Cross. +ተመራማሪዎች አዲስ እና ሊጠፋ የተቃረበ ኮሮ የሚባል kንk አገኙ።,ሀታትያን ረከቡ ልሳነ ሐዲሰ ዘይሰመይ ኮሮ ዘቀርበ ለማስኖ።,"Researchers identify a new, though threatened, language known as Koro." +የመብራቱ ተነሳሽነት የመነጨው ከግል ተሞክሮ ነበር ።,ዘፈልፈለ ጥቀ መራናተ ተንሥኦ እምልማደ በዓለ ቤት ውእቱ ።,Mebrahtu’s motivation came from personal experience. +የኢትዮጵያ ብሄራዊ ፀረ-አበረታች መድሃኒት ፅህፈት ቤት በአትሌቶች ላይ የአበረታች መድሃኒት ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ።,"ብሄረ ኢትዮጵያ አስተአመረ ፀረ አፅንኦ ዘህሳዌ በቤተፅህፈት ዘረዋፅያን +ሀተታ ወጢኖቶ።",The Ethiopian national anti-doping office said it has begun doping tests on athletes. +በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ በምትገኘው ሙቢ ከተማ በአውቶቢስ ማቆሚያ አካባቢ በተጠመደ ፈንጂ መፈንዳት ምክንያት 40 ንፁሃን እና 5 ወታደሮች ህይወት አለፈ።,በሰሜን ምስራቅ ናይጀሪያ በዘትትረከብ ትእይንተ ሙቢ በምቋመ ሰረገላ አቅራብ በዘፀምደ ብርተ ቀትል በወክሃ ዘይቀትል ምክንያት 40ቱ ንፁሃን 5ቱ ሰገራት ሀለፈ ህይወት ።,"A roadside bomb planted at a bus station near the town of Mubi in northeastern Nigeria kills 40, including 5 soldiers." +የአሜሪካው ዳኛ የአፕል ድርጅት በሞቶሮላይ ያነሳውን የፈጠራ ባለቤትነት ጥያቄ እንደማይቀበለው አስታወቀ።,ገርዳሊ ዘአሜሪካ በላዕለ ሞቶሮ ዘማህበረ አፕል ዘአንስአ ከዊነ በዓለ ቤት ከሰተ ከመኢትረከቦ።,A United States judge dismisses an injunction from Apple Inc. against Motorola for patent infringement. +እንደ አዘጋጆቹ ገለጻ አሸናፊዎቹ ሽልማት ይሸለማሉ።,ከመአስተዳላውያን ከሲተ ይረክቡ ሰርጎ መዋእያን።,"According to the organizers, the winners will be awarded with a prize." +የአሜሪካው የስቴት ዲፓርትምነት በ አልጄሪያ የተፈጠረውን የአሜናስ እገታን ተከትሎ ወደ አልጄሪያ የሚደረጉ ጉዞዎች ላይ የደህንነት ማስጠንቀቂያ አስተላለፈ።,"ክፍለ አሜሪካ ስቴት በአልጀሪያ ዘተፈጥረ አፅርኦ አሜናስ ተሊዎ ኀበ አልጀርያ ላዕለ ዘይትገበሩ ሐዊሮታት +አስተሐለፈ ዘዳህን አፍርሆ።",The United States Department of State issues a travel warning to United States citizens for the country of Algeria in response to the In Aménas hostage crisis. +በባግዳድ ሰፈሮች ውስጥ የፀረ ሽብርተኛ ፖሊስ መኮንን ቤትን ሰብሮ በመግባት ገዳዮች እሱንና የቤተሰቡን ህይወት አጥፍተዋል።,በውስተ ዳቤራተ ባግዳድ ሰቢሮ ቤተ መኮንነ ሰገር በገቢአ አጥፍኡ ቀታልያን ነፍሰ ዚአሁ ወዘቤተሰብኡ።,"Gunmen break into the home of an anti-terrorism police officer in the Baghdad suburbs, killing him and his family." +21 ኢትዮጵያውያን መሐንዲሶች በቻይና ሥልጠና በመውሰድ በሳተላይት ንድፍና ልማት ፕሮጀክት ላይ ተሳትፈዋል።,እስራ ወአሐዱ ኢትዮጵያውያን ሐናጽያን በወሲዶ ትምህርተ በቻይና ተሳተፉ በፕሮጀክት ዘሳተላይት ስዕል ወልምአት/ልማት።,Twenty one Ethiopian engineers got training in China and were involved in the design and development of the satellite. +ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በፎርብስ የ2019 ከአለም ኃያላን ሴቶች አንዷ ሆነው ተመርጠዋል።,መራሂት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ተኀርየት በፎርብስ አሐቲ ከዊና እምኃያላተ ዓለም አንስትያ ከዊና።,President Sahle-Work Zewde has been selected as one of the World’s Most Powerful Women of 2019 by Forbes. +የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር (ኤም ኦ ቲ አይ) እንዲሁም የማዕድን፣ ፔትሮሊየምና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር በአገሪቱ የነዳጅ ስርጭትን የመቆጣጠር ስልጣን የለንም ብለዋል።,ሚኒስቴር/መራሔ ግብር ዘምስያጥ ወኢንዱስትሪ (ኤም ኦ ቲ አይ) ወሚኒስቴር/መራሔ ግብር ዘማዕድን፣ ፔትሮሊየም ወነድ ዘተፈጥሮ ብህለ ከመ ኢሀሎ ሥልጣን/ኃይል እንዘ ይመርሕ ንዝሐ ነድ በውስተ ።,"The Ministry of Trade and Industry (MoTI) as well as the Ministry of Mines, Petroleum and Natural Gas said they are not authorized to control fuel distribution in the country." +ፌስቡክ የውሸት ገፆችን ለመለየት የተጠቀመበት ዘዴ በአግባቡ ባለመስራቱ የአንዳንድ ተጠቃሚዎች ገፆች እንዳይሰሩ ሆነዋል።,ፌስቡክ ለሌልዮ ገፃት ዘተበቁአ በዘኢገብረ ገፃተ ህጋውያን ኮኑ ከመኢይገብሩ።,Facebook inadvertently disabled some users' accounts when a system designed to detect fake accounts malfunctioned. +በ2011 ከሶማሌ ክልል በስተቀር ሁሉም የአገሪቱ ክልሎች የእናቶች እና አዲስ የተወለዱ ህጻናት በቴታነስ እንዳይጠቁ ለሚደረገው መርሃ ግብር (MNTE) ተቀባይነትን አግኝተዋል።,በእስራ ምእት አሰርቶ ወአሐዱ ዓመተ ምኅረት ኵሎ ክልላተ ሀገር እንበለ ክልል ሶማሌ ረከቡ ፈቃደ ለመርሐ ግብር (MNTE) ዘይትከወን ለእማት ወሐዲሰ ዘተወለዱ ህጻናት በከመ ኢይትደወዩ በቴታነስ።,"In 2011, all the regions in the country except the Somali Region were validated for MNTE." +“ግብፅ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በወንዙ ፍሰት ላይ ሊያስከትል ስለሚችለውን ተጽዕኖ መጨነቅ የለባትም” ብለዋል ኃይለሚካኤል ።,ኃይለሚካኤል ይቤሉ ግብጽ ተጽዕቆ አልባቲ ዐቢይ ወሐዳስ ምአኃዘ ማይ ዘኢትዮጵያ በላዕለ ውኂዘ ቀላይ በዘያመጽዖ ተጽዕኖ።,"“Egypt should not worry about the effect of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) and its potential impact on the flow of the river downstream,” Hailemichael explains." +መንግሥት ጨው አምራቾች የአዮዲን ይዘት ያለው ጨውን እንዲያመርቱ የሚያስገድድ ሕግ አውጥቷል።,መንግሥት አውጽአ ሕገ ዘያግድእ ሠዐርያነ ገይላ ከመ ይሠርዑ ገይላ ዘሀሎ አዮዲን በውስቴቱ።,The government has enacted a law that compels salt producers to iodize the salt. +በካሜሮን ባህር ዳርቻ መስከረም 12 ላይ በአፍሪካ የባህር ኮማንዶ ተወስደው የነበሩ 6 መርከበኞች ተለቀቁ።,በፅንፈ ባህረ ካሜሮን ላዕለ አሰርቱ ወክልኤቱ ለመስከረም በአፍሪካ ዘባጤ ባህር ዘተወስዱ ስድስቱ በዓለ ሐመራት ተፈትሑ።,6 sailors taken hostage off the coast of Cameroon on September 12 by the Africa Marine Commando are released. +በ 2016 ሳምሰንግ አፍሪካ ፎረም ላይ የኮርፖሬት ዜግነት እና የህዝብ ጉዳይ ሥራ አስኪያጅ አቶ አብይ ታው እንደገለፁት - “እንደአለምአቀፍ ዜጋ ፣ የእኛን ቴክኖሎጂ ተጠቅመን ለማህበረሰቡ መመለስ አስፈላጊ እንደሆነ ይሰማናል።,በላዕለ ዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወስድስቱ ጉባኤ ዘሳምሰንግ አፍሪካ ዘነገረ ሕዝብ ወዘኮርፖሬት መራሔ ግብር ዘኮንዎ ዐቢይ ታው በከመ ከሠትዎ በከመ ሰብአ ዓለም ለዘዚአነ ቴክኖሎጂ ተበቊዐነ መይጦት አስተኀሣሤ ከመ ኮነ ይሰምዐነ።,"Speaking at the 2016 Samsung Africa Forum, Abey Tau, Corporate Citizenship and Public Affairs Manager, said: “As a global citizen, we felt it was important to use our technology to give back to society." +ነገር ግን ውሃ ካላገኘ ዘሩ በዝናብ ወቅት ብቻ በዓመት አንድ ጊዜ ምርት ይሰጣል ሲሉ ሚኒስትሩ ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ ገልጸዋል።,ባሕቱ እንዘ ኢረከበ ማየ ዝ ዘርዕ ይመጥው ፍሬ አሐደ ጊዜ በውስተ ዓመት በጊዜ ዝናም እንዘ ይብሉ አአመሩ/ከሰቱ መራሔ ግብር/ሚኒስትር ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ።,"However, if it does not get water, the seed will give output once in year during the rainy season, said the Minister Eng. Getahun Mekuria." +በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተውን የኢቦላ ቫይረስ ለመከላከል ኢትዮጵያ ከፍተኛ ብሔራዊ ግብረ ኃይል አቋቁማለች።,በውስተ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ለዘተረክቦሁ ቫይረሰ ኢቦላ ለዐቂቦት ኢትዮጵያ ዐቢየ ኃይለ ግብር ዘብሔራዊ መሥረተት።,Ethiopia has established a high level national taskforce to prevent Ebola virus that has occurred in the Democratic Republic of Congo. +በ2008 የቀድሞ አስተማሪዬ መልቀቃቸውን ተከትሎ ቾይ ሆንግ ሃይ ቴኳንዶ ክለብን የማስተዳደር ሀላፊነት ወስጄ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በአስተማሪነት እየሰራሁ ነው።,በዘ2008 ዘቀዳሚ መምህርዬ ተሊወ ተፈትሖ ቾይ ሆንግ ሃይ ዘተዛብጦ ማህበር ወሲድየ አስተሀድሮ አህሊፎ እምጊዜ ወጢነ ለእለ ገበርኩ ውእቱ ።,"Following the resignation of my former instructor in 2008, I took a responsibility to manage Choi Hong Hi taekwondo club and since then, I have been working as an instructor." +የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ቴድሮስ 32 ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች እና የመሪዎች ጉባኤ መደበኛ ስብሰባ ላይ ይሳተፋሉ።,ዐቢየሰ መራሒ ዘኅብረተ ጥዒና ዘዓለም ቴዎድሮስ በውስተ ዘሠላሳ ወካልዓይ ጉባኤ ዘመራሕያነ ኅብረተ አፍሪካ ጉባኤ ይትረከቡ።,WHO Director-General Tedros will attend the 32nd Ordinary Session of the Assembly of Heads of State and Government of the African Union. +በሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ ካምፓስ ውስጥ ቦምቦች ተተክለዋል በሚል ያልተረጋገጡ መግለጫዎች ሳቢያ ሰዎች አራት የዩኒቨርሲቲውን ሕንጻዎች ለቀው ወተዋል።,ውስተ ጉባኤ (ዩኒቨርስቲ ) ዘሃርቫርድ ቀታልን ሰብእ ብርታት ዘይኬልህ እስመ ተብህለ በዘተተክሉ ዘኢተአምኑ ዜናት ሰብእ ወጽኡ ህንፃተ ህላዌ ።,Four buildings are evacuated on the Harvard University campus after unconfirmed claims that bombs were planted in them. +ኤድዊን ፒ ዊልሰን ፣ የቀድሞ የማዕከላዊ ኢንተለጀንስ ኤጀንሲ ሰላይ እና የጦር መሣሪያ አዘዋዋሪ መስከረም 10 ቀን ሞቷል።,ኤድዊን ፒ ዊልሰን ዘቀዳሚ ማእከለ ኢንተለጀንስ መካን ፀዋሲ ወአንሶሳዌ መንገኒቀ ቀትል ሞተ አመ አስሩ ለመስከረም ።,"Edwin P. Wilson, a former Central Intelligence Agency operative and arms trafficker, has died on September 10th." +ኢትዮጵያ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ የዲፕሎማቲክ እና የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ የተገላቢጦሽ ቪዛ ስምምነት ዛሬ ተፈራረሙ።,ኢትዮጵያ ወኢኳቶሪያ ጊኒ የዲፕሎማቲክ ወስራሃ ተገብሮ ፖስፖርት ለዘነስኡ ዘተሰነአእዎ ይእዜ አንበሩ ፅሂፈ።,"The agreement was signed by State Minister Hirut Zemene and Don Simeon Oyono, Minister of Foreign Affairs of Equatorial Guinea." +ናይጄሪያ የአምናው ሻምፒዮን ነች።,ናይጀሪያ መዋዒት ዘኃላፊሁ ዓመት ይእቲ።,Nigeria is the defending champion. +ቀዳሚዎቹ ሶስት ቡድኖች በፈረንሳይ ለሚደረገው የአለም ዋንጫ ያልፋሉ።,ቀዳምያኒሁ ሠለስቱ ኅብረታት በፈረንሳይ ለዘይትገበሮሁ ሥርጋዌ ዓለም የኀልፉ።,The top three teams will qualify for the World Cup in France. +አገልግሎቱ የዘመኑ የቀጥታ ውጤቶች፣ የደጋፊዎች ምዝገባ፣ ወርሃዊ ክፍያ እና ለተሻለ ተጫዋች ሽልማት ድምጽ ለመስጠት በቀላሉ ለመለዋወጥ ይረዳል።,ተበቍዖቱ ዘዘመኑ ዘርቱዕ ፍሬያት ዘጊቦት ዘሰዋቅያን ወወርኃዊ ፈድዮት ወለሥርጋዌ ለዘይኄይሥ ተዋናይ ድምፀ ለውሂቦት ወበቀሊል ለተዋልጦ ይረድእ።,"The service will help to easily exchange updated live scores, fans registration, monthly payments and allowing voting for best player’s award." +በዲሞክራቲክ ሪፑበሊክ ኮንጎ በትንሹ 20 ሰዎች በኤቦላ በሽታ ለሞት ተዳርገዋል።,በዲሞክራቲክ ራፐብሊክ ኮንጎ በንኡሱ ለመዊት ተውህቡ እስራሁ ሰብእ በደዌኢቦላ።,At least 20 people in the Democratic Republic of the Congo die from the Ebola virus disease. +በአውሎ ንፋስ በተመታችው ፖርቶ ሪኮ ውስን የሞባይል ስልክ አገልግሎትን መልሶ ለማስጀመር ታስቦ በወጣው የሎን ባሉንስ የጉግል ፕሮጀክት እቅድን የፌዴራል ግንኙነት ኮሚሽኑ አፅድቋል።,በነፋሰ ዓውሎ በዘተቀጥቀጠት ፖርቶ ሪኮ ተበቍዖተ ምስትንባብ ከመ ይውጥን ዳግመ ተሐልዮ በዘወጽአ ሐሳበ ሎን ባሉንስ ዘጎግል ዘፌደራል ኮሚሽነ ተራክቦ አጽደቀ።,The Federal Communications Commission approves Google's plan to restore some cell phone service in hurricane-hit Puerto Rico with Project Loon balloons. +ተመራማሪዎች ለሁለተኛ ጊዜ ስበት ሃይል በሊጎ( LIGO) በኩል እንደተመላከተ ገለፁ።,ሐታትያን ለካልዓይ ጊዜ ኃይለ ስሕበት በአንጻረ በሊጎ በከመ ተርእየ ከሠቱ።,Scientists confirm a second detection of gravitational waves by LIGO. +የእስራኤሉ ፕሬዝዳንት ሬውቨን ሪቭሊን በመክፈቻ ንግግራቸው የሁለቱም ሀገራት ተሳታፊዎች እንደ የምግብ ዋስትና፣ የህዝብ ጤና፣ የመሠረተ ልማት እንዲሁም የሀይል አቅርቦት ያሉ የጋራ ጉዳዮችን የወደፊት ሁኔታ ለማረጋገጥ ፍላጎት እንዳላቸው ተናግረዋል።,መራሔ ሀገር ዘእስራኤሉ ሬውቨን ሪቭሊን ብህለ በብሂለ መአትውሁ ተሳታፍያነ ክልዔተ ሀገራት ከመ ሀሎ ድልየት/ተምኔት ከመ ያጽንዑ ድልየተ ዘወል ከመ ማዕድ፣ ጥኢና ዘሕዝብ፣ መሠረተ ልምአት ወምጥወተ ኃይል ።,"In his opening remarks, Israeli President Reuven Rivlin said that participants of both countries were aspiring to see a joint future to ensuring common concerns as food security, public health, infrastructure and energy." +እ.ኤ.አ. በመጋቢት ወር 2011 ዓ.ም ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን አዲስ አበባን በጎበኙበት ወቅት ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ የወታደራዊ ትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል።,በከመ ኍላቌ አውሮፓ በወርኀ መጋቢት ዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወአሐዱ መራሒ አማኑኤል ማክሮን ለአዲስ አበባ በዘሐወጽዎ ቦቱ ጊዜ ኢትዮጵያ ወፈረንሳይ ተሰናእዎ ኅብረት ገብሩ።,Ethiopia and France signed a military cooperation accord in March 2019 during President Emmanuel Macron’s visit to Addis Ababa. +ስምምነቱ የአየር ኃይል ትብብርን፣ የጋራ ስራዎችን እንዲሁም የስልጠና እና የመሳሪያ ግዥ እድሎችን ይሰጣል።,ተሰናእዎቱ ዘኅብረተ ኃይለ አየር ወግብራተ ኅብረት ከማሁኒ ዘአልምዶ ወመክፈልተ አጥርዮ ንዋየ ኵናት ይውህብ።,"The accord also provides for air cooperation, joint operations and opportunities for training and equipment purchases." +ዶናልድ ትራምፕ በብሔራዊ መዝሙር ተቃውሞ ውዝግብ ምክንያት ለ52ኛ ሱፐር ቦል ሻምፒዮናው የፊላዴልፊያ ኢግልስ በዋይት ሀውስ የነበረውን ሥነ ሥርዓት መሰረዛቸውን አስታወቁ።,ዶናልድ ትራምፕ በምክንያተ ዘመዝሙረ ብሔራዊ ተቃርኖ ለዘኀምሳ ወካልዓይ ሱፐር ቦል መዋዒሁ ኢግልስ ዘፊላዴልፊያ በቤተ መንግሥት ለዘቦ ሥርዓት አትርፎቶሙ አስተኣመሩ።,Donald Trump announces that he canceled his ceremony for the Super Bowl LII champion Philadelphia Eagles at the White House due to the National anthem protests controversy. +የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) በሴፕቴምበር 30 ቀን 2021 በተደረገው ምርጫ ምልከታ ውጤት መሠረት ለወደፊት ምርጫዎች የህግ እና የአሰራር ማሻሻያዎችን ጠይቋል።,ጉባኤ መብሕታተ ሰብእ ዘኢትዮጵያ አመ ሠላሳሁ ለመስከረም በዘተገብረ ንጻሬ ኅርየት ለዘመጻእያን ኅርየታት ዘሕግ ወዘገቢሮት አርትዖተ ጠየቀ።,"The Ethiopian Human Rights Council (EHRCo) called for legal and operational amendments for future elections based on its observation outcomes of the elections conducted on September 30, 2021." +ዩኔስኮ በቃል እና በማይዳሰስ የሰው ልጅ ቅርስ በአይሁድ የካርቱን ሥዕሎች ምክንያት ቤልጅየም ውስጥ የሚካሄደውን የአልስት ካርኒቫል ዕውቅና ቢሰረዝም ዝግጅቱ ግን ይቀጥላል።,ዮኔስኮ በቃል ወበዘኢይትገሠሥ ሐብተ ውሉደ ሰብእ በምክንያተ ሥዕላተ ካርቱን ዘአይሁድ በውስተ ቤልጅየም ለዘይትገበሮሁ እምረተ አልስት ካርኒቫል እመኒ ተከልአ ተደልዎቱ ኢይቀውም።,The Carnival of Aalst in Belgium goes ahead despite UNESCO withdrawing its recognition of the event as a Masterpiece of the Oral and Intangible Heritage of Humanity because of Jewish caricatures. +ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ለሁለት አስርት ዓመታት የቆየውን አለመግባባት ካቆሙ እና በተወሰነ መልኩ ወደ መደበኛ ግንኙነት ከተመለሱ ከአምስት ወራት በኋላ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አዲስ የተሾሙት የኤርትራው ልኡክ ኃላፊ አቶ ሰመረ ሩሶምን ሐሙስ በብሔራዊ ቤተመንግሥት ተቀብለዋል።,ኢትዮጵያ ወኤርትራ ለክልዔ ዐሠርቱ ዓመታት ለዘጸንሐ ኢተሰናእዎ እምድኅረ አቀሙ ወእምድኅረ ኀምስቱ አውራኅ ዘሰላማዊ ተራክቦት መራሒት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በሐዳስ ለዘተኀርዮሁ ኃላፌ ልኡካን ዘኤርትራ ሠመረ ሩሶምን በዕለተ ኀሙስ በዘብሔራዊ ቤተ መንግሥት ተወክፉ።,"Five months after Ethiopia and Eritrea officially ended a two-decade old stalemate and somewhat restored normalcy in relations, President Sahle-work Zewde received a credentials letter of the newly appointed Eritrean head of mission, Semere Russom at the National Palace on Thursday." +የእንግሊዝ የህዳሴ ግድብ የዲያስፖራ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት እንዳስታወቀው የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት ቀደም ሲል ወደ አንድ ሚሊዮን ብር ቃል ገብተው በድምሩ ወደ 3 ሚሊዮን ብር እንዲጠጋ አድርገዋል።,ቤተ ምክር ዘአስተኃባሬ ተሳትፎ ዘሰብአ አፍኣ ምእኃዘ ማይ ዘሐዳሰ እንግሊዝ በከመ አስተኣመሮሁ አባላተ ኮሚኒቲ ዘኢትዮጵያ በቀዳሚ ምእት እልፍ ቃለ አቲዎሙ በድማሬሁ ሠለስተ ምእተ እልፈ ንዋየ ከመ ይኩን ገብሩ።,"According to the UK Renaissance Dam Diaspora Participation Coordination Council, members of the Ethiopian community had already pledged close to one million birr which brings the total to about 3 millions birr." +በ2015 ብቻ ወደ ስድስት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች የስነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት አግኝተዋል ተብሎ ተወስኗል።,በዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወኀምስቱ ባሕቲቱ ስድስቱ አእላፋት ዘይከውኑ ሰብእ ተበቍዖተ ጥዒና ዘሥነ ተዋልዶ ረከቡ ተብሂሎ ተበየነ።,"Close to six million people have received reproductive health service only in 2015 alone, it was noted." +የሚኒስቴሩ የዕፅዋት ጥበቃ ዳይሬክተር ዘብዲዮስ ሳላቶ ለጋዜጠኞች ገለጻ ሲያደርጉ እንደተናገሩት የተበታተነየጎለመሰ የአንበጣ መንጋ ወደ ሀገሪቱ ክፍሎች ገብቷል።,በከመ ብህለ መራሔ ቤተ ግብር ዘእቅበተ ዕፅዋት ዘብዲዮስ ሳላቶ አመ ከሠቱ ለዜናውያን አተው አንባጣት ዘልህቁ ወተዘረዉ እም ክፍላተ ዛቲ ሀገር።,"Briefing journalists, Ministry Plant Conservation Director Zebdios Salato said fragmented swarm of mature locusts have entered parts of the country." +እንደዚህ ያሉ ድርጊቶች ወደፊት በደንብ በተደራጀ መልኩ ይቀጥላሉ።,ዘከመዝ ዘኮኑ ግብራት ለዘመጻኢ በዘይኄይስ ከዊኖት ይትገበሩ።,Such actions will be continued in a well comprehended way in the future. +አንዳንድ የደቡብ ሱዳንተዋጊ ቡድን ተወካዮች የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ገብተዋል።,ንስቲት ተጸዋእያነ ኅብረት ዘደቡብ ሱዳን ተቃታሊ ኀበ ዘኢትዮጵያ ርእስተ መዲና አዲስ አበባ አተዉ።,"Some representatives from the warring factions in South Sudan have arrived in Ethiopia’s capital, Addis Ababa." +ኢትዮጵያ በመሬት ልማት ላይ “በጣም ጠንካራ ተሳትፎ” እያካሄደች ነው ሲል የአፍሪካ ህብረት ግሬት ግሪን ዎል ኢንሽዬቲቭ አስተባባሪ ኤልቪስ ፖል ታንግም ተናግሯል ።,ኢትዮጵያ በላዕለ ግብረ መሬት ዐቢይ ተሳትፎ እንዘ ትገብር ይእቲ እንዘ ይብል አስተኃባሪ ዘኅብረተ አፍሪካ ግሬት ግሪን ዎል ኢንሽዬቲቭ ኤልቪስ ፖል ታንግም ተናገሩ።,"Ethiopia has been taking “very strong engagement” on land restoration, AU Great Green Wall Initiative Coordinator Elvis Paul Tangem said." +የማዕድን ሚኒስቴር የብረታ ብረት አምራቾች ብረት ለማምረት አካባቢው የሚገኙ የብረት ማዕድናትን እንዲጠቀሙ የሚያደርግ የፖሊሲ ለውጥ ተግባራዊ እንደሚያደርግ አስታወቀ።,መራሔ ግብር/ሚኒስትር ዘማዕድን አአመረ ከመ ይገብር ውላጤ ሕግ ዘይገብር ሠራዒያነ ኀጺን ከመ ይሠርዑ ኀጺናን በማዕድናተ ኀጺን ዘይትረከቡ እምውስተ ዝ መካን።,Ministry of Mines announced that it will be implementing a policy change that will give metal and steel manufactures access to local iron ore in order to produce steel bars. +የካምቦዲያ የጤና ባለሙያዎች ለ64 ህፃናት ሞት የዳረገ ነው የተባለውን ወረርሽኝ ኤንትሮቫይረስ 71 ነው ሲሉ ለይተውታል።,ሰራህያነ ጥኢና ካምቦዲያ ለ64 ህፃናት ዘአምፅአ ሞተ ወዘተብህለ ደዌ ኤንትሮቫይረስ ሌለይዎ እንዘይብሉ 71ዱ።,Cambodian health officials identify Enterovirus 71 as a possible cause for an outbreak in which at least 64 children have died. +"""አቅርቦት የራሱን ፍላጎት ይፈጥራል። እንደ እኔ ያሉ ሰዎች ግዢ ላይ ተስፋ ቆርጠዋል። ከመደብሮች ውጭ ያሉት አሻንጉሊቶች ራሱ እንኳን አይወክሉንም።""",አቅርቦት ተምኔተ ርእሱ ይፈጥር።ዘከማየ ዘኮኑ ሰብእ ላዕለ አጥርዮ ተስፋ ኀጥኡ።እምአፍኣ ምስያጣት ዘሀለዉ ንዋያተ ሕጻናት ወእሉኒ ኢይትወከሉነ።,“Supply creates its own demand. People like me have given up on shopping. Even the mannequins outside the stores aren’t representative.” +"""ጥሩ ፀጉር"" ማለት ብዙውን ጊዜ የፀጉር አሠራሩን ወደ ""ተለምዷዊ"" እና ""የሚቀርብ"" መቀየር ማለት ነው።",ሠናይ ሥእርት ብሂል ብዙኀ ጊዜ,Getting “good haircut” often means transforming one’s hair style to a “conventional” and “presentable” one. +በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአሌ የሥነ ጥበብ እና ዲዛይን ትምህርት ቤት የተመረቀው የዳንኤል አስፋው ሥዕል ሁሌም በሕይወት ተመክሮ የተመሰረተ ነው።,እምዘአዲስ አበባ ሥነ ጥበብ ወቅርጽ ቤተ ትምህርት ዘአሌ ዘዘተባረኮሁ ዳንኤል ሥዕል ኵለሄ አርአያ ሕይወት ዘተመሥረተ ውእቱ።,"A graduate of Alle School of Fine Arts and Design, Addis Ababa University, Daniel Asfaw's painting has always been inspired by the experience of life." +የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስራ አምስተኛ የወንጀል ችሎት በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የቀድሞው የደህንነት ኃላፊ አቶ ወልደስላሴ ወልደሚካኤልን በሚመለከት ውሳኔውን ለሌላ ጊዜ አስተላልፏል።,ዐቢይ ቤተ ብያኔ ዘፌደራል በዘዐሠርቱ ወኀምስቱ ጊዜ ብያኔ በግብረ ሙስና ለዘተናፈቁ በእንተ ዘቀዳሚሁ ኃላፌ ድኅነት ወልደ ሥላሴ ወልደ ሚካኤል ብያኔሁ ለካልዕ ጊዜ አስተኃለፈ,The Federal High Court fifteen criminal bench has postponed its ruling on corruption charges involving former intelligence Chief Woldesilassie Woldemichael. +የተባበሩት አረብ ኤመረትስ የቀይ ጨረቃ ማህበር ለኢትየፐፒያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የ 50 አምቡላንሶች ድጋፍ አደረገ።,ማኅበረ ቀይሕ እብላ ዘኀብሩ ዐረብ ኤምሬትስ ለዘኢትዮጵያ ምኒስቴር ዘዐቃቤ ጥዒና ኀምሳ ሠረገላተ ጊዜ ሕማም ረድዐ።,Red Crescent Society of the United Arab Emirates (UAE) has provided the Ethiopian Health Ministry with 50 ambulances. +እንደ ኃላፊው ከሆነ ከመዘግየቱ በስተጀርባ ያለው ምክንያት የኮንተራክተሩ ከአካባቢው መሸሽ ጋር የተያያዘ ነው።,በከመ ኃላፊሁ ለእመ ኮነ እምድኅረ ተድኅሮቱ ዘሀሎ ምክንያት ምስለ ተሰዶተ ሐናጺ ዘይትአኃዝ ውእቱ።,The ambulances worth 250 million Birr and seven of them are said to have arrived in Addis Ababa. +የአሶሴሽን ፉትቦሉ እንቁ የሆነው ፔሌ የግሉ የነበሩ ሜዳልያዎቹ፣ዋንጫዎቹን፣ማልያዎቹን እና የዲፕሎማቲች ስጦታዎቹን ጨምሮ 1500 የግሉ መገልገያ እቃዎችን ለጁሊየን ጨረታዎች እንደሚያርብ አስታወቀ።,ዕንቈ ፉትቦል ዘአሶሴሽን ዘኮኖሁ ፔሌ ዘባሕትቱ ለዘኮኑ ሥርጋዌያት ወሜዳልያት ወዐሠርቱ ወኀምስቱ ዘባሕቲት ንዋያቲሁ ለምስያጠ ጁሊየን በከመ ያቄርብ አስተአመረ።,"Association football icon Pelé announces that he will sell 1,500 lots of his possessions via Julien's Auctions, which will include his medals, trophies, jerseys, and diplomatic gifts." +የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች የስራ ኃላፊዎች ሃሙስ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃንን ጉብኝት አዘጋጅተዋል።,ዘኢትዮጵያ ፍኖተ አየር ወኃላፍያነ ግብር ዘሠረገላተ አየር ዘኢትዮጵያ ለዘውስተ ሀገር ምስትርካበ ብዙኃን ሕዋጼ አስተዳለወ።,Officials of Ethiopian Airlines and Ethiopian Airports organized a tour for the local media on Thursday. +ማይክሮሶፍት በዓለም ዙሪያ ለሚያርጋቸው የኮምፒውተር አገልግሎቶች መከታተያ ስራ እንደ አንድ አካል ይሆን ዘንድ በጣሊያን ውስጥ 1.5 ቢሊዮን ዶላር ወጪ ኢንቨስትመንት እንደሚያደርግ አስታወቀ።,ማይክሮሶፍት በማዕዘናተ ዓለም ለዘይገብሮሙ ግብረ መትልወ ተጸምዶተ ኮምፒውተር ከመ ዘዋሕድ አካል ከመ ይኵን በውስተ ጣሊያን እልፍ እእላፍ ንዋየ ዶላር ለኢንቨስትመንት ከመ ይገብር አስተአመረ።,"Microsoft announces a $1.5 billion investment in Italy, as part of its expansion of cloud computing services around the world." +በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የተመሰረተውና እየተገበረ ያለው የስነ ተዋልዶ ጤና ፈጠራ ፈንድ (RIF) ፕሮጀክት በተለያዩ መንገዶች አበረታች ፍሬዎችን እያገኘ ነው።,በዘኢትዮጵያ ማዕከለ ምዕቅብና ጥዒና ዘኅብረተሰብእ ዘተመሥረተ ወአንዘ ይትገበር በዘሀለዎሁ ዘፈጢረ ሥነ ተዋልዶ ዘጥዒና ፕሮጀክት በዘተሌያለዩ ፍኖታት ዘያስተፌሥሑ ፍሬያተ እንዘ ይረክብ ውእቱ።,"The Reproductive Health Innovative Fund (RIF) project founded and being implemented by the Ethiopian Public Health Institute, is attaining encouraging fruits in various ways." +የኢትዮጵያ ሴቶች ከ20 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን በኡጋንዳ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ከፍተኛ ውድድር ላይ ሊሳተፍ ነው።,ዘአንስተ ኢትዮጵያ እምታሕተ ዕሥራ ዓመት ኅብረተ ብሔራዊ ኡጋንዳ በዘአስተዳለወቶ ዘኬፋ ዐቢይ ተዓርዮ ለተሳትፎ ኀለየ።,The Ethiopian Women’s U-20 national team is set take part in the CECAFA Senior Challenge Cup hosted by Uganda. +"በኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር መሰረት በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ኬዝ በመጋቢት 2020 ከተመዘገበ በኋላ በአጠቃላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 123,145 ደርሷል።",በመሠረተ ሚንስትሰ ዐቃቤ ጥዒና ዘኢትዮጵያ ዘቀዳሚሁ ኬዝ ዘቫይረሰ ኮሮና በወርኃ መጋቢት ዕሥራ ምእት ወዕሥራ እምድኅረ ተዘግበ በጥብላሌ በቫይረሰ ኮሮና ዘተእኅዙ ሰብእ ኍልቆሙ ዐሠርቱ ወክልዔቱ እልፍ ሠላሳ ወአሐዱ ምእት አርብዓ ወኀምስቱ በጽሐ።,"Coronavirus cases in Ethiopia have reached 123,145 since the first Coronavirus outbreak in the country reported in March 2020, according to the Ministry of Health." +አፕል የፔንሳኮላ ተኩስ በተመለከተ የህግ አካላትን እየረዳ እንደሆነ ሲገልፅ ስልኮቻቸውን ግል ለመክፈት ፍቃደኛ አይደለም።,አፕል በእንተ ቅሕሮተ ፔንሳኮላ አካላተ ሕግ እንዘ ይረድእ ከዊኖቶ እንዘይከሥት ወባሕቱ ለአርኅዎ ምስትንባባቲሆሙ ኢፈቀደ።,Apple says it is helping authorities in the Pensacola shooting investigation but refuses to unlock their phones. +የሊጎ ሳይንሳዊ ህብረት ምርመር የስበት ሞገዶች ላይ ምልከታ እንዳደረገ አስታወቀ።,ኅብረተ ሐተታ ሳይንስ ዘሊጎ በላዕለ ስሕበተ ማዕበል ንጻሬ በከመ ገብረ አስተአመረ።,"The LIGO Scientific Collaboration experiment announces the first direct observation of gravitational waves. , ," +በማይናማር ፕሬዚደንት ዊን ሚይንት ለ8500 እስረኞች ምህረት አደረጉ።,በመራሔ ማይናማር ዊን ሚይንት ለሰማንያ ወኀምስቱ ምእት ሙቁሓን ምሕረተ ገብሩ።,"8,500 prisoners are granted amnesty in Myanmar by President Win Myint." +ሰሞኑን በኢቦላ ቫይረስ የተከሰተ ሞትን ተከትሎ ሴራሊዮን ���መቶዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች የኳራንቲን አድርጋለች።,በዝ ሰሙን በምክንያተ ሞት ዘቫይረሰ ኢቦላ ሴራሊዮን በምእታት ለዘይትኌለቁ ሰብእ ዘኳረንታይን ገብረት።,Sierra Leone imposes quarantine on hundreds of people following a recent death from the Ebola virus. +ጳጳስ ታዋድሮስ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አዲሱ 118 ኛ ጳጳስ ሆነው ተመርጠዋል።,ጳጳስ ቴዎድሮስ ዘኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤቸክርስቲያን ከዊኖ ተኀርየ 118 ጳጳስ ከዊኖ ተየረየ።,Bishop Tawadros is selected as the new 118th pope of the Coptic Orthodox Church. +ሃሎዊን እንደ አንድ ክስተት በየአመቱ በኢትዮጵያ በተለይም በአዲስ አበባ እያደገ የመጣ ይመስላል።,ሃሎዊን በከመ አሐዱ ከሢት በበዓመቱ በውስተ ኢትዮጵያ በተሌልዮ በውስተ አዲስ አበባ እንዘ ይልሕቅ ዘመጽአ ይመጽእ።,"Halloween, as an event, seems to be growing each year in Ethiopia, specifically in Addis Ababa." +ስለዚህም ሲያስረዳሞገስ እንዲህ አለ - “የልጅነት ፍቅረኛውን የሚወድ ወጣት አለ ፣ ሁለቱ ወጣት ፍቅረኞች አብረው ለመሸሽ ይወስናሉ ፣ ግን ብዙም ሳይቆይ በባለቤቷ ተያዙ።,ወበእንተዝ እንዘ ይከሥት ሞገስ ከመዝ ይቤ ለዘቀዳሚት ፍቅርቱ ዘያፈቅር መሐዝ ሀሎ ወክልዔቱ ፍቁራን ኅቡረ ለጎይዮት ይቤይኑ።ባሕቱ ብዙኃ እንዘ ኢይጸንሑ በምታ ተእኅዙ።,"Explaining about this Moges said: ""There is this young man who is in love with his childhood sweetheart; the two young lovers decide to run away together but soon they were caught by her husband." +የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የኃይማኖት መሪዎች እና ቀሳውስቱ የቅዱስ ሐሙስ ክብረ በዓልን በመዲናይቱ አዲስ አበባ በሚገኘው በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን በጸሎትና ቅዳሴ አክብረዋል።,መራሕያነ ሃይማኖት ወቀሳውስተ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዘኢትዮጵያ አክበሩ በዓለ ሐሙስ ቅዱስ በጸሎት ወበቅዳሴ ውስተ መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ዘይትረከብ በዐቢይ ከተማ አዲስ አበባ።,The Ethiopian Orthodox Church Religious leaders and the clergy held prayers and masses at the Holy Trinity Church in the capital Addis Ababa commemorating the Holy Maundy. +ስምምነቱን የፈረሙት የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የቻይና ኩባንያ ተወካይ ሌሊሴ ነሜ ናቸው።,ዘአመረ ተሰነአእዎተ መራሄ ኮርፖሬሽን ወዘተወከለ በማህበረ ቻይና ሌሊሴ ነሜ ውእቱ ።,"The agreement was signed here by Lelise Neme, CEO of the Corporation and representative of the Chinese company." +የኦሮሞ ህዝብ ኢሬቻን የሚያከብረው ከዋቃ (እግዚአብሔር) ላገኘው በረከትና ምህረት ለማመስገን፤ እንዲሁም ከተፈጥሮ እና ፍጥረት ጋር የተያያዘውን ከጨለማ እና ዝናባማ ወቅት በኋላ የሚመጣውን አዲስ የተትረፈረፈ ምርት ወቅት በሰላም ለመቀበለ ጭምር ነው።,ህዝበ ኦሮሞ ያከብር በዓለ ኢሬቻ በከመ ይሴብሕ ለበረከት ወምኅረት ዘረከበ እም ዋቃ (እግዚአብሔር) ወለዘይትረከብ ብዙኃ በረከት ወሰላም ዘተዋሐደ ምስለ ፍጥረት ወተፈጥሮ ወዘይመጽእ እም ድህረ ጊዜ ጽልመት ወዝናም።,The Oromo people celebrate Irrecha to thank Waqa (God) for the blessings and mercies they have received; and also to welcome the new season of plentiful harvests after the dark and rainy season associated with nature and creature. +የኢትዮጵያ ልዑካን ከታህሳስ 16 ጀምሮ በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረገ ነው።,"ልኡካነ ኢትዮጵያ እም16ቱ ለታህሳስ ወጢኖ ገብሩ ህዋፄ ዘግብር በቻይና +ለእለ ገብረ ውእቱ ።","The Ethiopian delegation is on an official visit to China since December, 16." +የኢትዮጵያ ካርጎ እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ከአፍሪካ ትልቁ የኔትወርክ ካርጎ ኦፕሬተር እና የባለብዙ ሽልማት አሸናፊ ነው።,ጽዕነት (ካርጎ) ወሎጅስቲክስ ቤተ-ግብር ዘኢትዮጵያ ኮነ ዐቢይ ኦፕሬተር ዘኔትወርክ ጽዕነት (ካርጎ) እም ውስተ አፍሪካ ወሞዐ ብዙኃ ስርጉት።,The Ethiopian Cargo and Logistic Services is Africa’s largest network cargo operator and multi-award winner. +በሁለቱ ሀገራት መካከል የተፈረመው ስምምነት በኢኮኖሚው ዘርፍ ያለውን ግንኙነት ለማሻሻል አስችሏል ነው ያሉት ወይዘሮዋ።,ዘተፅህፈ ማዕከለ ክልኤቱ ሀገራት ተሰናእዎ በክፍለ ሀብተ ሀገር ዘሀለወ ለአልህቆ አክኀለ ብህለት ብዕሲት።,"According to her, the agreement signed between the two countries has helped to improve the tie in the economic sector." +የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጅራ የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ እግር ኳስ ማህበራት ምክር ቤት (ሴካፋ) ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ።,መራሔ ፌደሬሽነ ኳሄላ እግር ዘኢትዮጵያ ኢሳይያስ ጅራ ካልዓይ መራሔ ቤተ ምክር ዘምሥራቅ ወዘማዕከላዊ አፍሪካ ማኅበራተ ተውኔተ ኳሄላ ከዊኖሙ ተኀርዩ።,"President of the Ethiopian Football Federation, Esayas Jira, has been elected as vice president of the Council for East and Central Africa Football Associations (CECAFA)." +የአሜሪካ ተዋናይት የነበረችው ዴቢ ሬይኖልድስ ልጇን በሞት ካጣች ከአንድ ቀን በ|ላ በስትሮክ ምክንያት ህይወቷ አለፈ።,ተዋናይተ አሜሪካ ዘኮነት ዴቢ ሬይኖልድስ እምድኅረ ዋሕድ ዕለት ዘሞተ ወልዳ በምክንያተ ስትሮክ ሕይወታ ኀለፈ።,American actress Debbie Reynolds has a stroke and dies one day after her daughter Carrie Fisher's death. +የተዘጋው የስድስተኛው ዓመት አምስተኛ ተራ ስብሰባም ሕግ አውጪዎች የመከላከያ ሰራዊት ማሻሻያ አዋጁን ሲያፀድቁም አይቷል።,ዘተአፅወ ሳድሳይዓመት ወሐምሳየ እብሬተ ጉባኤ አውፅእያነ ህግ በእንተ ሰገራተ ሀገር ዘይትናገር እንዘያፀድቁ ተርዩ ።,The closed sixth year fifth ordinary session also saw lawmakers approve the Defense Forces Amendment Proclamation. +በዚህ ፕሮጀክት የሚለሙት የህዝብ ፓርኮች ለብስክሌት ነጂዎች፣ ለንፁህ ውሃ እና ለፀሀይ ሃይል አቅርቦት እና ለመዝናኛ ስፍራዎች የተነደፉ መስመሮች ይኖሯቸዋል።,በዝ ንድፈ ሐሳበ ዘይብዕሉ መካናተ መስህብ ለአንኮርኩሮ ነዳይት ለማየ ንፁህ ወለኃይለ ፀሐይ አቅርቦ ወለተወክፎ ነፋስ ይሔልዎሙ።,"The public parks that will be developed through this project will have lanes dedicated for bicycle riders, pure water and solar energy supply and recreational areas." +በለንደን ካምደን በምትገኘው በካልኮትስ እስቴት አምስት የህንፃ ብሎኮች ውስጥ ያሉት ሁሉም 800 መኖሪያ ቤቶች ላይ በተደረገው የእሳት ደህንነት ግምገማዎችን አለማለፋቸው መጣራት ተከትሎ ነዋሪዎች ህንፃውን ለቀው ወተዋል።,በዘለንደን ካምደን በዘትትረከቦሁ እስቴት ዘካልኮትስ በውስተ ኀምስቱ ጥቅማተ ሕንጻ በዘሀለዉ ኵሎሙ ሰመንቱ ምእት አብያተ ህላዌ በዘተገብሮሁ ሐተታ ዘድኅነተ እሳት ኢኃሊፎቶሙ ተሊዎ ነባርያን ለሕንጻሁ ኀዲጎሙ ወጽኡ።,"All 800 homes in the five tower blocks of the Chalcots Estate, in Camden, London, are evacuated after the cladding was declared to have failed fire safety tests." +ይህ የተገለጸው በዚህ ሳምንት በአዲስ አበባ ለሶስት ቀናት በቆየው የኬሚካል ጦር መሳሪያ ቁጥጥር እና የኬሚካል ደህንነት እና ጥበቃ አስተዳደር ላይ የኬሚካል ጦር መሳሪያዎች መከላከል ድርጅት(ኦፒሲደብሊው) ለአባል ሀገራቱ ባመቻቸላቸው ስልጠና ላይ ነው።,ዝ ዘተአመረ ውእቱ በዝ ሰሙን ለሠለስቱ እለታት በመራሔ ነገራተ ቀትል ዘኬሚካል ወመራሔ ደኅንነት ወእቅበተ ኬሚካል በቤተ-ግብር ዘእቅበተ ነገራተ ቀትል ዘኬሚካል (ኦፒሲደብሊው) እም አዲስ አበባ ለሃገራትሁ በዘተዳለወ ጊዜ ትምህርት ውአቱ።,This was disclosed at a three-day training held this week in Addis Ababa on chemical weapons control and chemical safety and security management facilitated by Organization for Prevention of Chemical Weapons (OPCW) for member states. +"አቶ ደስታ ስለ ትእይንቱ ኣላማዎች ሲናገሩ፤ ""ትእይንቱ ለወታደሮቹ ለአገሪቱ አንድነት በፅናት ለመቆም ሞራል የሚያነሳሳ እና ንቃት ለመስጠት አላማ ያለው ትእይንት ለማካተት ያለመ ነው።""",ደስታ በእንተ ሐሳባተ ትእ���ንቱ እንዘ ይትናገሩ ትእይንቱ ሐራ ለአሐተኔ ሀገር ጸኒሖሙ ከመ ይቁሙ ዘያነቅሕ ከዊኖ ዘተሐለየ ትእይንት ውእቱ።,"Speaking about the show’s aims, Desta said: “The show aims to incorporate performances that will both give the troops alertness and the motivation needed to stand steadfast for the unity of the country.”" +እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ በዚህ አመት ከ300 ሺህ ሄክታር መሬት የሚጠበቀው ምርት 10 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት ይረዳል።,በከመ አአመረ ዝ መራሔ ግብር/ሚኒስትር በዝ ዓመት ፍሬ ዘይትአቀብ እም ሰለስቱ ምእት እልፍ ሄክታር በዘየኃልፍ መሬት ይረድአ ለረኪቦተ አሰርቱ አእላፋት ኩንታል ፍሬ።,"According to the minister, the harvest expected from 300,000 hectares of land this year would help produce 10 million quintals." +የመግባቢያ ሰነዱ የተፈረመው በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢትዮጵያ እና የቻይና የኢንዱስትሪ ተዛማጅ ኮንፈረንስ ላይ ነው።,ዘተናብቦ መዝገብ ዘተፅህፈ በአዲስ ፅጌ በዘኮነ ዘኢትዮጵያ ወቻይና ላዕለ ኢንዱስትሪ ክዋኔ ጉባኤ ።,The MoU was signed at the Ethiopia and China Industrial Matchmaking Conference held in Addis Ababa. +የ2021 አረንጓዴ ሌጋሲ እትም ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት በአዳማ በይፋ ተዘግቷል።,ዘ2021አትክልተ ጊዜ ማህተም ዘመኮንን ወመኳንንት ተአፅወ ።,The 2021 Green Legacy edition was officially closed in Adama today in the presence the Prime Minister and other senior government officials. +የዓለም አቀፍ የእግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል እጅግ ወሳኝ የሆነው የፊፋ ኮንግረስ በየሁለት ዓመቱ ይሰበሰብ ነበር።,መስተሐድረ ተውኔት ዘእግር በዓለመ ኩሉ ፍጹመ ወሳኒ ዘኮነ ኮንግረንሰ ፊፋ ይትጋባእ በበክሌኤ ዓመቱ።,"The FIFA Congress, the most-critical gathering of international football’s governing body, used to assemble every two years." +የሶሪያ ሰብዓዊ መብቶች ታዛቢ ድርጅት አይኤስአይኤል በፓልሚራ ጥንታዊውን የቤል ቤተመቅደስ አፈንድቷል አለ።,ተአዛቤ መብሕታተ ሰብእ ዘሶርያ አይኤስአይኤል ለዘትካት ቤተ መቅደስ ዘቤል አንሐለ ተብህለ።,The Syrian Observatory for Human Rights claims that ISIL has blown up the ancient Temple of Bel in Palmyra. +በሆንግ ኮንግ ኩባንያ ሃንሰን ሮቦቲክስ የተነደፈችው ሶፊያ፣ የኢትዮጵያ ይፋዊ ቋንቋ የሆነውን አማርኛ እንድትናገር ፕሮግራም ተደርጋለች።,ሶፍያ ዘተነድፈት እምከመትትናገር ልሳነ ብሄረ ኢትዮጵያ ተገብረት ወተቀርፀት ሃንሰን ሮቦቲክስ በውስተ ሆንግኮንግ ተወካሊ።,"Designed by Hong Kong firm Hanson Robotics, Sophia has been programmed to speak Amharic, Ethiopia’s official language." +ጣና ፎረም አሁን በሙኒክ የፀጥታ ኮንፈረንስ ላይ የተቀረፀ እውነተኛ የአፍሪካ የጸጥታ ኮንፈረንስ መሆኑ ይታወቃል።,ፎረም ዘጣና ናሁ በዘሙኒክ ኮንፈረንሰ ዛኅን ዘተቀርጸ አማናዊ ኮንፈረንሰ ዛኅን ዘአፍሪካ ከዊኖቱ ይትአመር።,“The Tana Forum is now recognized as the truly African Security Conference modeled on the Munich Security Conference. +በደቡባዊ ካሊፎርኒያ ፣ ዩ ኤስ ኤ ውስጥ የዱር እሳት ወደ መቶዎች መፈናቀልን አስከትሏል።,ውስተ ዩስኤ ወበካሊፎርንያ ደቡባዊ እሳተ ሐቅል አምፅአ ተሰዶ እንስሳት ።,"Wildfires in Southern California, USA, lead to hundreds of evacuations." +የታይላንድ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ይንግሉክ ሺናዋራ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ፍርድ ቤት ቀረቡ።,ዘቀዳሚሁ ዘታይላንድ መራሒ ይንግሉክ ሺናዋራ በሙስና ተናፊቆሙ ቤተ ብያኔ ቀርቡ።,Former Prime Minister of Thailand Yingluck Shinawatra appears in court to face corruption charges. +የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ (አይ ኢ ኤ) እና ቻይና አቶሚክ ኢነርጂ ባለሥልጣን (ሲ ኤ ኢ ኤ) ጋር የሶስትዮሽ ወገን ስምምነት ተፈራርሟል።,መኮንነ አቃቤ ጥኢና ተሰነአወ ምስለ ዓለመ አቶሚክ ዘምድር ተወካሊ ወቻይና በአለ ሥልጣን ዘፆታ ሰላስ ተሰናዕዎ።,Ministry of Health has signed a trilateral agreement with the International Atomic Energy Agency (IAEA) and the China Atomic Energy Authority (CAEA). +በሊጉ የመጀመሪያ ሳምንት የመዝጊያ ጨዋታ ሰበታ ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ አቻ ተለያይተዋል።,"በዘቀዳሚ ሰሙን ተውኔተ አጺወ በሊጉ +ቅዱስ ጊዮርጊስ ወሰበታ ከተማ ወጽኡ በእሪና።","In the league’s closing encounter of the first week, Sebeta Ketema and St. George drew nil." +የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በዩኒቲ ግዛት 75 አስከሬኖችን የያዘ የጅምላ መቃብር ማግኘቱን ገልፆ ሌሎች ሁለት የጅምላ መቃብሮችም በጁባ መገኘታቸውን አስታውቋል።,ማህበረ ዘኀብሩ መንግስታት በክፍለ ዩኒቲ ዘረከበ አፅመ ሙታነ ሰብእ 75 ከሲቶ ወካልአነ ክልኤተ መቃብራነ አስተአመረ።,"The United Nations says that they have discovered a mass grave containing 75 bodies in Unity State, and two other mass graves have been reported in Juba." +በዛሬው ጊዜ የስጋ ምርት በ1960ዎቹ መጀመሪያ ላይ ከነበረው በአምስት እጥፍ ይበልጣል። በ2017 ከነበረው 70 ሚሊዮን ቶን ወደ 330 ሚሊዮን ቶን ሁኗል።,"በዘይእዜ እለት መጠነ ሥጋ የአቢ በእደ መጠነ አምስቱ በዘኮነ እምዘኮነ በዘቀዳሚ 1960ቱ እምዘቦ 2017 +70ምእት አእላፍ ቶን ኀበ330 ምእት አእላፍ ቶት ኮነ።",Meat production today is nearly five times higher than in the early 1960s – from 70 million tonnes to more than 330 million tonnes in 2017. +አዲስ ተመራጩ የአሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ከፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ጋር በዋህይት ሃውስ ተገናኙ።,ሐዳስ ተኃራዪ ወመራሒ ዘአሜሪካ ዶናልድ ትራምፕ ምስለ መራሒ ባራክ ኦባማ በዋይት ሐውስ ተራከቡ።,President-elect of the United States Donald Trump meets with President Barack Obama for the first time at the White House. +በግቢው ውስጥ የአእምሮ ተቋምን ያካተተው ኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ዛሬ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አሚር አማን በይፋ ተመርቋል።,በውስተ ታእካሁ ዘአእምሮ ማእከል ዘነስአ ኤካ ኮተቤ ጠብላሊ ቤተ ሃኪም ይእዜ መራሂ ካልአይ ደመቀ መኮነን ወአቃቤ ጥኢና መኮንን አማር ተባረከ ክሱተ።,"Eka Kotebe General Hospital, which incorporates a mental institution in its premises, has been officially inaugurated today by Deputy Prime Minister Demeke Mekonnen and Health Minister Amir Aman." +ኢትዮጵያዊው ታዋቂ የረጅም ርቀት ሯጭ ኃይሌ ገብረስላሴ የተለየ ውድድር ይወዳደራል፣ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንትነት ይወዳደራል።,እሙር ወደኢትዮጵያዊ ዘነዊኅ ርሕቀት ረዋጺ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ዘተሌለየ ተዓርዮ ይትዓረይ።ለመሪሖተ ፌደሬሽነ ረዋጽያን ዘኢትዮጵያ ይትዓረይ።,"Ethiopian long distance running legend, Haile Gebrselassie, will be running a different race—he will be running for the presidency of the Ethiopian Athletics Federation (EAF)." +ለመጀመሪያ ጊዜ ከአፍሪካ ውጪ ሊደረግ የታቀደው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በአሜሪካም ሲካሄድ የመጀመሪያው ነው።,ለዘቀዳሚ ጊዜ ውጹአ አፍሪካ ይትገበር ዘተአስበ ዘአቢይ ሩፀት በኢትዮጵያ ወበአሜሪካ እንዘይከውን ዘቀዳሚ ውእቱ ።,The Great Ethiopian Run scheduled to take place for the first time outside Africa is also the 1st edition in the US. +ለሰባት ሰአት ትንሽ በቀረው ተልእኮ የካናዳው የጠፈር ተመራማሪ ዴቪድ ሴንት ጃከስ በ12 አመት ውስጥ የመጀመሪያው እና ከአገሩ አራተኛው በህዋ ላይ እርምጃ ላይ የተሳተፈ የጠፈር ተመራማሪ አድረጎታል።,ለሰብዓቱ ሰዓት ንስቲት በዘተርፎሁ ተልእኮ ዘካናዳ ሐታቴ ጠፈር ዴቪድ ሴንት ጃከስ በውስተ ዐሠርቱ ወክልዔቱ ዓመታት ዘቀዳማይ ወእም ሀገሩ ራብዓይ በላዕለ ሐዊሮተ ህዋ ዘተሳተፈ ሐታቴ ጠፈር ገብሮሁ።,David Saint-Jacques becomes the fourth Canadian astronaut to take part in a spacewalk and the first in 12 years as he begins a roughly seven-hour mission. +የአሜሪካው የኦባማ አስተዳደር በሜክሲኮ ባሕረ ሰላጤ የቢፒ (የእንግሊዝ ነዳጅ ኩባንያ) የነዳጅ ዘይት ፍሰት እስከ ነሐሴ ድረስ ሊቀጥል እንደሚችል አስጠንቅቋል።,መኮ��ነ አሜሪካ ወግዝአቱ በውስተ ሜክሲኮ ውስጠ ባህር አዘዘ ከመኢይትትርፍ ነደ ዘይት ውሂዞቱ ።,America's Obama administration warns that BP's oil spill in the Gulf of Mexico could continue until August. +የጋመቢያው ፕሬዚደንት ያሕያ ጃሜህ ከሃገር በወጡ ጊዜ ከተቃጣባቸው የመፈንቅለ መንግስት በ|ላ በስልጣን ላይ እንደቆዩ ይገኛሉ።,መራሔ ጋምቢያ ያሕያ ጃሜህ አመ ወጽኡ እም ሀገር እም ድኅረ ዘተሐለየ ቦሙ አንሕሎ መንግሥት በላዕለ ሥልጣን በከመ ጸንሑ ይትረከቡ።,President of Gambia Yahya Jammeh remains in power after a failed coup attempt while he was travelling outside the country. +የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ጥቃቱ በተፈጸመበት በካቢንዳ ግዛት የእግር ኳስ ጨዋታዎች እንደሚቀጥሉ አስታወቀ።,ዘአፍሪካ እግረ ተውኔት ኮንፌዴሬሽን ቅትለቱ በዘተገብረ በክፍለ ካቢንዳ ተውኔታት ዘእግር ከመይሄልው አስተመረ።,The Confederation of African Football announces that football matches will continue to be played in Cabinda Province where the attack took place. +የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲ እንዳሉት ግጭቱን ለማስቆም በሚደረገው አህጉራዊ ጥረት በቅርቡ ድርድር ይጀምራሉ።,ሚንስትረ ነገረ አፍኣ ዘኢትዮጵያ አቀበ,"They will soon begin negotiations as part of a regional effort to end the conflict, according to Dina Mufti, Ethiopia’s foreign ministry spokesman." +የፕሉማስ ካውንቲ የሸሪፍ ጽ / ቤት የዲክሲ እሳት በሚዛመትባቸው አካባቢዎች አስገዳጅ የመልቀቂያ ትዕዛዝን አስተላልፏል።,ዘፕሉማስ ካውንቲ ቤተ ጽሕፈተ ሸሪፍ እሳተ ዲስክ በዘይበዝኅ ቦሙ መካናት ትእዛዝ ዘአገብሮ ምኅዳግ አስተኃለፈ።,The Plumas County Sheriff's Office orders mandatory evacuations in the area amid the spread of the Dixie Fire. +ኢትዮጵያዊቷ ተሸላሚ ተመራማሪ ዶ/ር ማርታ ዘውዲ ያደረጉት ጥናት በሳንባ ነቀርሳ ህመምተኞች ላይ በሚደረጉ የቁጥጥር ሴሎች ላይ ነው።,ኢትዮጵያዊት ወተሠርጋዊት ሐታቲት ክብርት ማርታ ዘውዱ ዘገብረቶ ሐተታ በላዕለ ሕሙማነ ምትንፋስ በዘይትገበሩ ሴላተ ዐቂቦት ውእቱ።,"The research of the Ethiopian award-winning researcher, Dr. Martha Zewdie was on regulatory T cells in pulmonary tuberculosis patients." +ለቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ክብር ለመስጠት በቺካጎ የሚመሰረት ፕሬዚዳንታ ቤተ-መፃህፍት ለማkkም የታሰበ እቅድ ይፋ ወጣ።,ለክብረ መራሔ አሜሪካ ዘቀዳሚ በውስተ ቺካጎ ዘይትመሠረት ቤተ መጻሕፍት ዘተሐለየ ሐሳብ ክሡተ ወጽአ።,Plans for a Chicago-based presidential library in honour of the former U.S. President Obama are revealed. +አውሎ ነፋስ ማርሲያ በማዕከላዊ ኩዊንስላንድ መሬትላይ ከመድረሱ በፊት ኃይል ጨምሮ ወደ ምድብ 5 እንደሚያድግ ይጠበቃል።,ዘማርሲያ ነፋሰ ዓውሎ እምቅድመ ብጽሐቱ በላዕለ መሬት ዘማዕከላዊ ኩዊንስላንድ በደምሮ ኀይል ኀበ ኀምሳይ መዓርግ ከመዘይልህቅ ይትዐቀብ።,"Cyclone Marcia is expected to strengthen to category 5 before making landfall in Central Queensland. ," +የስፔን መንግስት የፍራነሲስኮ ፍራንኮን መቃብር ቆፍሮ ከቫሌ ዴሎሰ ካየዶስ ለማውጣት ያስችለው ዘንድ ታሪካዊውን የማህደር ህግ አዋጅ ማሻሻይ አፀደቀ።,መንግሥተ ስፔን ለመቃብረ ፍራነሲስኮፍራንኮ ከርዮ እም ቫሌ ዴሎሰ ካየዶስ ለአውጽኦ ከመ ይክሀል ለዘቀዳሚ አርትዖተ ሕገ ማኅደር አጽደቀ።,The Spanish government passes a decree which amends the Historical Memory Law to allow the government to exhume Francisco Franco's remains from the Valle de los Caídos. +አንድ አዲስ ጥናት ችምፓንዚዎች የፐዝል ጨዋታዎችን እየተጫወቱ እንደሚገጣጥሙ አሳወቀ።,አሐዱ ሀተታ ሐዲስ አስተአመረ ከመ አዝማደ አልስትያ ያፈቅሩ ተዋንዮ ፐዝል።,A new study finds that chimpanzees will solve puzzles for the fun of it. +ደቡብ ኮሪያ የመከላከያ አዛዥ አላቃዋን ህዮን ዮንግ ቾልን በፀረ አውሮፕላን መሳሪያ ገላብኛለች ስትል ሰሜን ኮሪያን ከሰሰች።,ደቡብ ኮሪያ ለአዛዜ ዐቃብያነ ሀገር ህዮን ዮንግ ቾል ��ንዋየ ፀረ ሠረገላ አየር ቀተለት ብየ እንዘትብል ለሰሜን ኮሪያ ጠየቀት።,South Korea claims that North Korea has executed its defense chief Hyon Yong-chol with an anti-aircraft gun. +ምንም እንኳን ጃፓን እና ደቡብ ኮሪያ መፍትሔ ላይ ለመድረስ ማያሻሻያ ማሰየት ባይችሉም ውይይቱን ለመቀጠል ተስማምተዋል።,ጃፓን ወደቡብ ኮሪያ ላዕለ መፍትሔ ዘያበጽሕ ነገረ አርእዮተ እመኒ ኢክህሉ ለገቢሮተ ተናብቦ ተሰነአዉ።,"Japan and South Korea fail to make progress toward resolution, but agree to continue dialogue." +በካሊፎርኒያ ሳንታ ባርባራ አውራጃ በሪፊውጂዮ አካባቢ ባህር ዳርቻ በተከሰተው የነዳጅ ፍሰት በተፈጠረው ከባቢያዊ ብክለት ምክንያት እየተደረገ ያለው ፅዳት አሁንም እንደቀጠለ ነው።,በውስተ ደወለ ካሊፎርኒያ ሳንታ ባርባራ በዘአድያመ ሪፊውጂዮ ጽንፈ ባሕር በዘተከሥተ ውኂዘ ነዳዲ ለአንጽሖ አየር ዘይትገበሮሁ ግብር ናሁኒ እንዘ ይትገበር ውእቱ።,"Cleanup continues after the Refugio Oil Spill at Refugio State Beach along the coast of Santa Barbara County, California." +ምክር ቤቱ ሐሙስ ኦክቶበር 21 ቀን 2021 በሳፊሬ አዲስ ሆቴል ባወጣው የመጀመሪያ ሪፖርት መሰረት በምርጫውም ሆነ በደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ክልል ህዝበ ውሳኔ ላይ ስህተቶች ተስተውለዋል።,ቤተ ምክሩ ኀሙስ አመ ዕሥራ ወአሚሩ ለጥቅምት ዕሥራ ምእት ዕሥራ ወአሐዱ በዘሳፊፌ ሐዳስ ቤተ ምግብ በዘአውጽዖ ዘቀዳማይ ዘገባ በኅርየቱ ወዘበብሔረ ሕዝበ ደቡብ ምዕራብ ብያኔ ሕዝብ ስሕተት ተርእየ።,"According to a preliminary report issued by the Council on Thursday October 21, 2021 at Saphire Addis Hotel, irregularities were observed both in the elections and the Southwestern Peoples’ Region referendum." +ስፔን የሟቹን ጸሐፊ ሚጌል ደ ሰርቫንቴስ ፣ የዶን ኪዮቴ ጸሐፊን በ 1616 ከሞተ ከ 400 ዓመታት ገደማ በኋላ በማድሪድ ገዳም ውስጥ የቀብር ሥነ ሥርዓቱን ፈፅማለች።,ስፔን ለዘመዋቲ ጸሓፊ ሚጌል ደሰርቫንቴስ ወዘጸሓፌ ዶን ኪዮቴ በዐሠርቱ ወስድስቱ ምእት ዐሠርቱ ወስድስቱ እምድኅረ አርባዕቱ ዓመታተ ሞት በገዳመ ማድሪድ ፈጸመት ሥነ ሥርዓት ዘመቃብር,"Spain gives the late writer Miguel de Cervantes, author of Don Quixote, a formal burial at a Madrid convent nearly 400 years after his death in 1616." +እንደ ሳምሶን ገለፃ ፣ አርቲስቶች ከእንቅልፋቸው ተነስተው የራሳቸውን የዩቲዩብ ቻናሎች ማስተዳደር አለባቸው።,በከመ ከሢቶተ ሳምሶን ተዋንያን እምንዋሞሙ ነቂሆሙ ለዘርእሶሙ ገጻተ ዩቲዩብ አስተኀድሮ ሀሎ ቦሙ።,"According to Samson, artists must wake up and manage their own YouTube channels." +በበርሊን በሚገኝ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ውስጥ የጅምላ ጭቅጭቅ መነሳትን አስመልክቶ ሥርዓትን ወደነበረበት ለመመለስ መቶ ፖሊሶች አስፈልገዋል።,በውስተ በርሊን በዘይትረከብ ምጽላለ ስዱዳን በዘተንሥአ ተቃሕዎ ብዙኃን ሥርዐተ ኀበዘቀዳሚ ለመይጦት ምእት ሐራ አስተኃሠሡ።,A mass brawl breaks out in a refugee shelter in Berlin with a hundred police required to restore order. +ምንም እንኳን ከሰሜን ኮሪያ ዛቻ በደቡብ ኮሪያ እና አሜሪካ ላይ ቢደርስባቸውም የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አስጀምረዋል።,እመኒ ይበጽሕ ቦሙ አፍርሖ ሰሜን ኮሪያ ደቡብ ኮሪያ ወአሜሪካ ዘኅብረት ግብሮሙ ወጠኑ።,South Korea and the United States commence a joint military exercise despite threats from North Korea. +የቀድሞ የኒሳን ሊቀመንበር ካርሎስ ጎስን የራሱን የግል ኪሳራ ወደ ድርጅቱ አዙ[ል በሚል ክስ በድጋሚ ተያዘ።,ዘቀዳሚሁ ሊቀ መንበር ዘኒሳን ካርሎስ ጎስ ለሙስና ርእሱ ኀበ ኅብረቱ አምጽአ በብሂል ዳግመ ተእኅዘ።,"Carlos Ghosn, formerly the chairman of Nissan, is arrested again on suspicion of shifting personal losses to the company." +"ዛሬ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከባህር ጠለል በላይ በ10,000 ጫማ ርቀት በ10 ኪሎ ሜትር ፈታኝ በሆነው የአፍሪካ ትልቁ የጎዳና ላይ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ወጥተዋል።",ይዕዜ ወጽኡ በአዲስ ፅጌ በሽህ ዘይኌለቁ ሰብእ እምላዕለ ሰኮና ባህር ዘ10000 እመቱ በዘ አስርቱ ምዕራፍ በፍኖተ አፍሪካ አቢይ ።,"On today, thousands people have taken to the streets of Addis Ababa to take part in Africa’s biggest road race, a challenging 10km run at 10,000ft above sea level." +እንደ እሳቸው ገለጻ የግሉ ዘርፍን ለማበረታታት የኢንቨስትመንት አዋጅ ከማዘጋጀት በተጨማሪ በንግድ ህግ ላይ ማሻሻያ ተደርጓል።,በከመ ከሢቶተ ዚአሆሙ ለኀይሎ ዘርፈ ባሕቲት እምላዕለ አስተዳልዎ ሕገ ኢንቨስትመንት በላዕለ ሕገ ንግድ አርትዖ ተገብረ።,"According to him, amendment is made on Trade Law besides drafting investment proclamation to encourage the private sector." +የፊፋ ዳኞች ኮሚቴ 27 ዳኞችን፣ 42 ረዳቶችን እና 21 ለቫር ቴክኖሎጂ የቪዲዮ ረዳቶችን መርጧል።,ማህበረ መኳንንተ ፊፋ ሀረየ 27 ኮናንያነ፣ 42 ረዳእያነ ወ21 ቫር ቴክኖሎጂ ።,"The FIFA referees committee has selected 27 referees, 42 assistants and 21 video assistants for VAR technology." +ኢትዮጵያ በኒጀር እና ማዳጋስካር መካከል የተደረገው ጨዋታ በአቻ ውጤት በመጠናቀቁ ወደ ካፍ ስታልፍ፤ ኮትዲቯር ኢትዮጵያን 3 ለ 1 አሸንፋለች።,"በማዳጋስካር ወኒጀር ዘተገብረ ተውኔት በዘተፈፀመ በእሪና ኢትዮጵያ እንዘተ +ልፍ ኮትዲቯር ሞአት ኢትዮጵያ ሰለስተ ለአሐደ(3ለ1)።","Ethiopia qualified for CAF after the match between Niger and Madagascar ended in a draw, while Cote d’Ivoire beat Ethiopia 3 to 1." +በጸረ ዶፒንግ ምርመራው ከ22 በላይ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በመሳተፍ ላይ መሆናቸውን ኢቢሲ ዘግቧል።,በሀተታ ዶፒንግ ዘፀር እም22 ዘየአብዩ ኢትዮጵያውያን በተሳትፎ ከመኮኑ ተዘግበ።,"According to EBC, more than 22 Ethiopian experts are taking part in the anti-doping tests." +ከእረፍት መልስ ኢትዮጲያዊው ረድኤት አስረስ በ50ኛው ደቂቃ ጎል አስቆጥሯል።,እሚጠተ አእርፎ ረድኤት ዘኢትዮጵያ አስረስ በኬንትሮስ ዘሃምሳ አሆለቆ።,"After the break, Ethiopia’s Ridet Assrasahang pulled one back on 50 minutes." +እንደ ኮሚሽነሩ ገለጻ ወጣቶቹ በኢንተርፕራይዞች ተደራጅተው በመዲናዋ በሚገኙ ወረዳዎች እንዲሰማሩ ለማድረግ ነው።,በከመ ከሢቶተ ኮሚሽን መሐዛት በኢንተርፕራይዝ ተኃቢሮሙ በውስተ መዲና በዘይትረከቡ አድያማት ከመ ይግበሩ ለገቢሮት ውእቱ።,"According to the Commissioner, the youths are to be organized under enterprises and deployed to their respective Woredas in the capital." +ጎል ዶትኮም ከጥቂት ቀናት በፊት እንደዘገበው ቤልጄማዊው አሰልጣኝ ሁጎ ብሩስ ከኢትዮጵያ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ “ወሳኝ” ነው ብለዋል።,በዘዘገበ ጎልዶት ኮም ቅድመ ንኡሳን እለታት በኩር ሁጎ ብሩስ ዘቤልጀም ፅኑእ ዘይገብሮ ምስለ ኢትዮጵያ ደ,"As goal.com reported a few days ago, their Belgian Coach, Hugo Broos, said that their game with Ethiopia is “crucial.”" +በፊፋ 2022 የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ ቡድን ከኢትዮጵያ አቻው ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ባህር ዳር ገብቷል።,በፊፋ ዘፅዋአ ተባድሮ ዘዓለም 2022 ብሄረ ደቡብ አፍሪካ ገብአ ፅንፈ ባህር ለዘይገብሮ ተውኔት ምስለ ኢትዮጵያ እሩዩደ,The South African National Football team has arrived in Bahir Dar for FIFA 2022 World Cup Qualifiers match they have tomorrow with their Ethiopian counterpart. +በኢትዮጵያ ውስጥ በአማራ ክልል ወልዲያ ከተማ በሳምንቱ መጨረሻ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ጥምቀት በማክበር ላይ የነበሩ ምእመናንና በፀጥታ ኃይሎች መካከል በተፈጠረ ግጭት ሰባት ሰዎች ሞተዋል።,በውስተ ኢትዮጵያ በክልለ አማራ በትእይንተ ወልድያ በፍጻሜ ሰሙን ዘኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ዘጥምቀት እንዘ ያከብሩ በዘሀለዉ ምእመናን ወኃይላተ ዛኅን በዘተንሥአ ባእስ ሰብዓቱ ሰብእ ሞቱ።,"Seven people die in clashes between security forces and worshippers taking part in an Ethiopian Orthodox religious ceremony marking Timkat (Epiphany) in Woldiya, Amhara, Ethiopia, over the weekend." +የገዳ ስርዓትን በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ዝርዝር ውስጥ ለማስገባት እየተደረገ ያለው ጥረት አዎንታዊ ውጤት እያመጣ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።,ለሥርዓተ ገዳ በዘዩኔስኮ ቅርሰ ዓለም ለአቲዎት እንዘ ይትገበር በዘሀለዎሁ ግብር ሠናይ ነገር እንዘ ይትረአይ ከዊኖቶ ዘክልለ ኦሮምያ ባህል ወቱሪዝም አስተአመረ።,"The efforts being made to inscribe the Gada system on UNESCO’s world heritage list are yielding positive results, said the Oromia Regional State Culture and Tourism Bureau." +"ጀርመን ለ 196,000 የሶሪያ ሕፃናት ስደተኞች ልዩ የጀርመን ቋንቋ ትምህርት ለመስጠት በማሰብ 8,500 መምህራንን ቀጥራለች።",ጀርመን ለዐሠርቱ ወተስዓቱ እልፍ ስሳ ምእት ስዱዳን ሕጻናተ ሶርያ ሊሉየ ትምህርተ ልሳነ ጀርመን ለውሂቦት በተዘክሮ ሰማንያ ወኀምስተ ምእተ መምህራነ ጸመደት።,"Germany recruits 8,500 teachers to provide special German language lessons for 196,000 Syrian child refugees." +"""የአዲስ አበባ ሳንባ"" ብለው ይጠሩታል።",ሰብሳም ዘሐዳስ ጽጌ(ዘአዲስ አበባ) ብሂሎሙ ይጼውእዋ,They call it “the lung of Addis Ababa”. +አቶ አሸብር በሰጡት አስተያየት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌቶቹን የመምረጥ ሥልጣን እንዳለው እውቅና ሰጥተዋል።,በዘ ወሀበ አሸብር አስተርእዮ ዘኢትዮጵያ አትሌቲክስ ተወክሎ ከመሀለዎ ሥልጣን ዘኀርዮ ረዋጽያን ተአውቆ።,"In his comments, Ashebir acknowledged that the Ethiopian Athletics Federation (EAF) has the mandate to select the athletes." +መቄዶንያ የአረጋውያን እና የአዕምሮ ህሙማን መኖሪያ' የኮከቧን እርዳታ ተቀባይ ሊሆን ነው።,መቄዶንያ ዘአረጋውያን ወዘሕሙማነ አዕምሮ መካነ ህላዌ ለዘኮከብ ረዲኦት ተወካፌ ከመ ይኩን ውእቱ።,‘Mekedonia Home for the Elderly and Mentally Disabled’ is to be the recipient of the gesture from the star. +“የአየር ሁኔታው ጥሩ እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ፣ እና ጥሩ ፍጥነት እንዲኖረኝ እና በቶኪዮ ማራቶን ፈጣን ጊዜዬን መመዝገብ እፈልጋለሁ።”,እሴፎ ከመ ሰናይ ይከውን ክዋኔ አየሩ ወእገብር ከመ አፅህፍ ፈጣነ ጊዜ።,"""I hope the weather will be nice, and (I want) to find a good pace for me and record my fastest time at the Tokyo Marathon.""" +በነዚህ ክልሎች አጠቃላይ የዝናብ መጠን ከ100 ሚሊ ሜትር በላይ እንደሚሆን ተንብየዋል ብሏል።,በእሉ ክልላት መጠነ ዝናም እምላዕለ ምእት ሚሊ ሜትር ከመ ይከውን ተነበዩ ተብህለ።,It added that total rainfall above 100mm is forecasted in these regions. +የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ (ካፍ) ማለፉን አረጋግጧል።,ዘኢትዮጵያ ማህበር ዘተዋንዮ እግር አፅደቀ አህልፎቶ ለካፍ።,The Ethiopian National Football Team has qualified for the Africa Cup of Nations (CAF). +እንግዲህ በአዲስ አበባ እና በክልሎቿ በኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል ቴኳንዶ ማህበር የተካሄዱ የተለያዩ የቴኳንዶ ውድድሮች ተካሂደዋል።,ዘተገብሩ እንከ በሐዲስ ፅጌ ወበክፍላ ለኢትዮጵያ ዓለመ ኩሉ ማህበረ ተባድሮ ዘተዛብጦ ዘስሙ ቴኳንዶ ።,"Well, there were different Taekwondo competitions in Addis Ababa and its regions held by the Ethiopian International Taekwondo Association" +ከመጀመሪያ ውድድሬ በኋላ በሁሉም የሀገር ውስጥ ውድድሮች ብዙ ሜዳሊያዎችን አግኝቻለሁ።,እምድኅረ ተባድሮትዬ ዘቀዳሚ በኩሉ ዘውስተ ሀገር ተባድሮት ረከብኩ ብዙኃ ስርግዋተ።,"After my debut competition,I have achieved several medals in all local tournaments." +"በሱዳን፣ በነሀሴ እና መስከረም 2021 የጣለው ከባድ ዝናብ እና የጎርፍ አደጋ ከ314,000 በላይ ሰዎችን ጎድቷል።",በውስተ ሱዳን በወርኀ ነሐሴ ወመስከረም ዕሥራ ምእት ዕሥራ ወአሐዱ ዘዘንሞሁ ክቡድ ዝናም ወውኂዘ ዝናም እምላዕለ ሠላሳ ወአሐዱ እልፍ ወአርብዓ ምእተ ሰብአ ቀተለ።,"In Sudan, heavy rains and flooding during August and September 2021 have, for instance, affected more than 314,000 people." +በራባት ስብሰባ ላይ በ3፡59.53 ደቂቃ ውስጥ በማሸነፍ ከአለም ምርጥ የ1500 ሜትር ሯጮች ተርታ አስመዝግባለች።,በላዕለ ጉባኤ ራባት በ3:59.93 ውስተ ኬንትሮስ በመዊእ እምዓለም ሰናይ ዘ1500 ጥቃረዋፅያነ ሜትር አንበረት።,At the Rabat Meeting she established herself among the world’s top 1500 m runners with a win in 3:59.53 minutes. +ነገር ግን፣ ለሺህ አመታት አዲስ አበባን ከቀላል ማሳመር እጅግ የላቀ ነው።,ባሕቱ ለዐሠርቱ ምእት ዓመታት አሠርግዎ አዲስ አበባ እምቀሊል ጥቀ ዘልሕቀ ውእቱ።,"But, for the millennials of Addis, it is far more than simple grooming." +ታሪኩ የተካሄደው ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 174 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኝ አንኮበር በምትባል ጥንታዊ ከተማ ነው።,ታሪኩ ዘተገብሮሁ በዘሰሜነ አዲስ አበባ ላዕለምእት ሰብዓ ወአርባዕቱ ኪሎ ሜትር በዘትትረከቦሁ ትእይንተ አንኮበር ትእይንተ ትካት ውእቱ።,"The story takes place in Ankober, an old town located 174kms north of Addis Ababa." +የኢትዮጵያ፣ የግብፅ እና የሱዳን የውሃ ሚኒስትሮች ከኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብ የቴክኒክ ኮሚቴ ጋር የጋራ ውይይት እያካሄዱ ነው።,ዘኢትዮጵያ ወግብፅ ወሱዳን መኳንንተ ማይ በዘኢትዮጵያ አቢይ ህዳሴ ማይ ምስለ ህቡራነ ቴክኒክ ለእለ ገብሩ ውእቱ ።,The meeting that kicked off today in Addis Ababa will stay for two days. +በኒውዮርክ የተቀዳው፣ የ1972 አልበሙ የደረሰው ሙላቱ ኢትዮ ጃዝን ለመፍጠር የሚያስፈልጉትን ጥንቃቄ የሚፈልጉ የስታይል ውህደቶችን መቆጣጠር በጀመረበት ወቅት ነበር።,በኒውዮርክ ዘተአፅፈ ዘፈን ዘደረሰ ሙላቱ ለፈጢረ ኢትዮ ጃዝ ዘየሀስሱ ጠንቅቆ ዋህድና ወርህ።,"Recorded in New York, the album from 1972 arrived at a time when Mulatu had begun to master the delicate fusion of styles needed to create Ethio jazz." +የዋልታ ቴሌቭዥን መምጣት ሰፊውን ህዝብ ማስተማር፣ማሳወቅ እና ማዝናናት በሚችል መልኩ አዳዲስ ሀሳቦችን ለገበያ ለማቅረብ የሚያስችል አማራጭ መድረክ መንገድ ይከፍታል ብለዋል ተመልካቾች።,መጺአ ዋልታ ቲቪ ስፉሐ ህዝበ መሂረ ወአእምሮ ወተውኔተ በዘይክህል ወያዘያቀርብ ሐሳባተ ሐዲሳተ በዘያክህል አቅርቦ ይቤሉ ዘይሬእዩ ፍኖተ ይከስት።,"The comencement of Walta’s Televistion paves a way for an alternative platform that can market new ideas in a manner that can educate, inform and entertain the general public, watchers said." +“ቴክኖሎጂን በመጠቀም ጨውን ከውኃው በመለየቱ ይመሰገንና በቅርብ ጊዜ ከባህር ውሃ መጠጣት ይቻላል።”,በተበቍዖ ቴክኖሎጂ ጼወ እምነ ማይ በሌልዮቱ ከመ ይሰባሕ ወበቅሩብ ጊዜ ሰትዮተ ማይ እምነ ባሕር ይትከሀል።,“Since it would be possible to drink from sea water in the near future thanks mainly to the salt being separated from the water by using technology.” +የጎዳና ላይ አፈጻጸምን በተመለከተ ተሰብሳቢው ፈተናውን ገና አላገኘም ብሏል።,ላዕለ ፈፅሞ ፍኖት በዘአመረ ቸአዳሚሁ አዲ ኢረከበ ፈተናሁ።,He says the audience is yet to find its test in terms of street performance. +በዚህ ጊዜ ግን የፌስቲቫል ትግራይ ለመጀመሪያ ጊዜ በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መዲና መቀሌ በድምቀት ተከብሯል።,ወበዝ ጊዜ ዘትግራይ በዓለ ብሄር ተከብረ በአቢይ ከዋኔ ለዘቀዳሚ ጊዜ በዘርእሰ ትእይንታ ለመቀሌ።,"This time around however, Festal Tigray was for the first time celebrated colorfully in Mekelle the capital city of Tigray National Regional State." +የተባበሩት መንግስታት መልእክተኛ የሆኑትን ሮበርት ሴሪን ከክሪሚያ ከ10-15 በሆኑ የታጠቁ ሰዎች በመሳሪያ በማስፈራራርት እንዲባረሩ ተደርገዋል።,ዘኮነ መልአከ ለዘኀብሩ መንግስታት ሮበርት ሴሪን እምነ ክሪምያ በዘኮኑ እም 10_15 ዘአጠቁ መንገነቀ ሰብእ ተገብረ በአፍርሆ ወተራውፆ።,UN Envoy Robert Serry is ordered to leave Crimea at gunpoint after being threatened by 10–15 armed men. +“ቴክኖሎጂውን ለአካባቢያዊ የቆዳ ፋብሪካዎች እያስተዋወቅን ነው እና እንዲተገበሩ በጣም እናበረታታቸዋለን ነገር ግን እንዲጠቀሙበት ማስገደድ አንችልም” ብለዋል ለሪፖርተ��።,ለዘአድያሙ ምግባረ አነዳ ሐዳሰ ነገረ እንዘ ናስተኣምር ውእቱ ወነኀይሎሙ ከመ ይግበሩ ቦቱ።ባሕቱ ከመ ይትበቍዑ ቦቱ አገብሮተ ኢንክል በዘጋቢ ይቤሉ።,"“We are introducing the technology to local tanneries and we highly encourage them to apply it but we cannot force them to use it,” she told The Reporter." +የኩቱ ጉብኝት በዚህ ጥምረት የፈጠሩትን ውበት ለማሳየት የተነሳው በኢትዮጵያ ውስጥ እና ከኢትዮጵያ ውጭም በቅርቡ በሚደረጉ ዝግጅቶች ነው።,ህዋፅ ኩቱ ዘተንስአ በኢትዮጵያ ወበውስተ ኢትዮጵያ በቀሪብ በዘይትገበሩ እድመታት።,"The KUTU tour set out to embody the magic they have created through this alliance, with upcoming performances outside of Ethiopia and within Ethiopia as well." +ምክትል ከንቲባዋ ለኢዜአ በሰጡት ልዩ ቃለ ምልልስ ጃን-ሜዳ የጥምቀት በዓል የሚከበርበት ቦታ ከመሆኑ በተጨማሪ በርካታ ማህበራዊ ዝግጅቶች እና ስፖርቶች የሚስተናገዱበት ቦታ ነው ብለዋል።,መራሂት ወካልኢት በዘወሀበት ድምፃ ለኤዚአ እምከመይከውን መካነ ጥምቀት ጃን ሜዳ ወለማህበረዊ እድመታት ዘተዋንዮ ዘይዴለው ይከውን ብህለት።,"In an exclusive interview with ENA, the deputy mayor said besides being a place where Timket is celebrated, Jan-Meda is a place for hosting many social events and sports." +በኢትዮጵያ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች እና የተለያዩ ዲፕሎማሲያዊ አካላት ባሳለፍነው ቅዳሜ በብሄራዊ ቴአትር የባህላዊ ሙዚቃ፣ ውዝዋዜ እና የፋሽን ትርኢቶችን ታድመዋል።,በኢትዮጵያ ዘተሌለዩ ሀገራት መኳንንት ተአደሙ ለርእየ ዘፈን ዘባህል ወሀልዮ በዘሀለፈ ቀዳሚ በዘብሄራዊ ቴአትር ።,"Ambassadors of different countries to Ethiopia and various diplomatic corps have attended cultural music, dances and fashion shows on Saturday at National Theater." +የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ በሱዳን ተይዘው ለአምስት ቀናት የታሰሩ ሃያ ዘጠኝ የቻይና ሠራተኞች እንዲለቀቁ ከደቡብ ሱዳን እርዳታ ጠየቀች።,ህዝበ ሪፐብሊክ ጠየቀት 29 ገባርያነ ቻይና ለአምስቱ እለታት እምነደቡብ ሱዳን ተራድኦ ።,The People's Republic of China asks for assistance from South Sudan to obtain the release of 29 Chinese workers held captive in Sudan for five days. +ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የመልቲቾይስ ቡድን የቦርድ ሰብሳቢ ኢምቲአዝ ፓቴልን ተቀብለዋል።,ገዛኢት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ህርየተ ብዙኃን ማህበር ተወክፉ ኢምቲአዝ ፓቴልን,"President Sahle-Work Zewde received Imtiaz Patel, Chairperson of the Board of Multichoice Group." +እያደገ ለሚሄደው ባህል ተጠያቂ ከሆኑ ሰዎች እና ተቋማት ዝርዝር መካከል ‘ኩሽኔታ ስኬትስ’ ይገኝበታል።,ለዘበልህቀት የሀውር ባህለ ሰብእ ተሰባህያን እምዘኮኑ ሰብእ ወማህበራት ይትረከብ ቦቱ ኩሽኔታ ስኬትስ።,Amongst the list of people and institutions responsible for the growing culture is ‘Kushineta skates.’ +ሆኖም ፓርቲዎቹ በአንዳንድ ነጥቦች ላይ ለመስማማት እየተቸገሩ ሲሆን ይህም የሕግ ማዕቀፍ ይሆናል።,ወበከዊኖቱ ገባእተ ፖለቲካ ላዕለ በበአሐዱ ነገራት እስመ ይጼነሱ ለተሰነአእዎ ወዝ ይከውን ማዕቀፈ ሕግ ።,"Nonetheless, the parties are finding it hard to agree on some points, which would be the legal framework." +በብዝሃነታችን ውስጥ በመካከላችን ብዙ አንድነት አለ፤ ስለዚህ ያንን አንድነት ማስፋት እንፈልጋለን፤›› ብለዋል።,በውስተ ብዝኃዚአነ በማዕከልነ ሀሎ ብዙህ ህብረት ወበእንተዝ ነኃስስ አስፍሆ።,"In our diversity there is a lot of unity among us, so we want to spread that unity,” he noted." +በአቶ አቢይ ዘመን የፖለቲካ ምህዳር መከፈቱ የብሄር ውጥረቶች እንዲነሱ አድርጓል።,በዘመነ አቢይ በርኅወተ ምህዳረ ፖለቲካ ገብረ ከመይትነስኡ ተፃርሮታት ።,Ethiopia's system of ethnic federalism was always going to be vulnerable to politicians playing on atavistic sentiments. +በሜክሲኮ ባሕረ ሰላጤ ውስጥ በሚገኘው የውቂያኖስ ሸለቆ አድማስ የነዳጅ ዘይት ፍሰት ላይ በተደረገው ምርመራ አደጋው ሙሉ በሙሉ መከላከል ��ቻል እንደነበር ተረጋግጧል።,በውስጠ ባህረ ሜክሲኮ ዘይትረከብ ውሂዘ ደ ዘይትበዘተገብረ ሀተታ ምሉእ በምሉእ ከመይትከኀል ከልኦ።,The inquiry into the Deepwater Horizon oil spill in the Gulf of Mexico is released finding that the accident was entirely preventable. +በቤት ውስጥ የመቆየት ህዝባዊ ተቃውሞ በጎንደር እና በባህርዳር አንዳንድ አካባቢዎች እየተካሄደ ነው።,ተቃውሞ ህዝብ ዘቤት ፀኒአ ለእለ ተገብረ በጎንደር ወበባህር ዳር።,The stay-home protests are currently taking place in Gondar and in some parts of Bahir Dar. +አየርላንድ በበረዶ ተመትታ አገሪቱን የሚያዛባ ዝቅተኛ የህዳር የሙቀት መጠንን አስመዘገበች።,አየርላንድ በዘተዘብጠት በበረዶ አፅሐፈት ዘያጸርእ ንኡሰ ውእየተ መጠነህዳር።,Ireland is hit by snow and record low November temperatures that disrupt the nation. +ጥምር ሃይሉ የዞብል ተራራማ አካባቢ እና አርጆ፣ ፎቂሳ እና ቦረንን ጨምሮ አስፈላጊ የሆኑ ከተሞችን ተቆጣጥሯል።,ሁባሬ ኃይለ ቀትሉ አሀዘ ዘይትሐሰሱ ትእይንታተ አድባረ ዞብል አቅራበ ወአርጆ ፣ፎቂሳ ወቦረንነ ደሚሮ ።,The United States Agency for International Development (USAID) has launched a 52 million dollars five year program to help pastoralists in Ethiopia. +በግሪክ የሚገኙ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ሁኔታው ወደ ቀድሞው እንደሚመለስ በማሰብ ያደረጉትን አድማ አቆሙ።,ነዳይት አቢይ ሰራገላ ዘይትረከቡ ውስተ ግሪክ አቀሙ ተቃውሞ ህብረት በሀልዮ እንተገብሩ።,A Greek truck drivers strike ends with the situation expected to get back to normal quickly. +የ34 አመቱ ወጣት የኦሮሞ ብሄረሰብ ጠንካራ የፖለቲካ ድምጽ ሆኖ ብቅ ያለ ሲሆን በሙዚቃ ህይወቱ ብዙ ጠላቶችን ፈጥሮ ነበር።,ዘዓመቸ 34 ወሬዛ ዘእምብሄረ ኦሮሞ ፅኑእ ድምፀ ፓለቲካ እንዘ ይመፅ በዘፈነ ዝኩ ፈጠረ ብዙሃነ ተቂዋምያነ።,Ethnic nationalism was kept ruthlessly in check under the Marxist Dergue regime and during the two decades of EPRDF rule that followed. +የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የኑክሌር መሣሪያዎች በማንኛውም ጊዜ ለአገልግሎት ዝግጁ እንዲሆኑ አዘዘ።,መራሒ ዘሰሜን ኮሪያ ኪም ጆንግ ኡን ንዋያተ ኵናት በኵሉ ጊዜ ድልዋነ ከመ ይኵኑ አዘዘ።,North Korean leader Kim Jong Un orders nuclear weapons to be ready for use at any time. +በ2017 የሚጠናቀቀው ግድቡ ከአምስት አስርት ዓመታት በፊት በተቀመጠው ስምምነት የተመደበውን የውሃ አቅርቦት ያቋርጣል በማለት በግብፅ ላይ ስጋት አሳድሯል።,ዘየሀልቅ በ2017 እምቅድመ አምስቱ ዓመታት ዘአስርቱ በዘነበረ ተሰነአእዎ አቅርቦ ማየ ግብ ያስተኃጉል በብሂል አስተሐደረ ፍርሃተ ላዕለ ግብፅ ።,"The project, known as the Grand Ethiopian Renaissance Dam, is set to be Africa’s biggest hydropower plant when it is built." +የአሜሪካ ዶላር ዋጋ መናርን ተከትሎ ኢንቨስተሮች ለወርቅ ያላቸውን ፍላጎት ቀንሷል፤ በዚህም ባለፉት ሶስት ወራት የወርቅ ዋጋ አሽቆልቁሏል።,"በተሊወ ሉአሌ ምናን ዘዶላር ዘአሜሪካ + ሀሲሰ ወርቀ ባእላን ወረደ ወበዝ በዘኀለፋ መዋእለ አውራህ ወድቀ አስበ ወርቅ ።",Gold extends a fresh three-month low as a stronger U.S. dollar sapped investor appetite for the metal. +የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት አልሸባብ በአዲስ አበባ ቦሌ አካባቢን ዒላማ ለማድረግ ያሰበ የዛቻ ዘገባ እንደደረሰው በቅርቡ ዘግቧል።,"መንግስተ ዩናይትድ ስቴትስ ዘገበ ዜና +ከመበፅሆ ወአስተአመረ +ከመ አልሸባብ ሀለየ ሙስና ላዕለ ሐዲስ ፅጌ ቦሌ ።","The humanitarian situation is most acute in the Tigray Region, where 5.2 million are at risk, along with another 534,000 in Afar and 3.3 million in Amhara." +የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሜሪካ መንግስት ያሳወቀውን የሶማሊያ ታጣቂ ቡድን አልሸባብ የጥቃት ማስጠንቀቂያ አቃልሎታል።,ዘኢትዮጵያ ነገረ አፍአ መኮንነ አሜሪካ መንግሥት ዘአስተአመረ ሰገራተ አጣቂ ዘሶማሊያ አልሸባብ አቅለለ ሎቱ በቀሲፈ ትእምርት ።,The United States government recently reported to have received threat reports of al-Shabaab’s intent to target the Bole area of Addis Ababa city. +በተለይም በመሬት ውዝግብ የተነሳው ብሔር ተኮር ጥቃት በመላው ኢትዮጵያ ወደ ሦስት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን አፈናቅሏል።,በዘተሌለየ ሁከተ መሬት ዘተንሥአ ዘአመረ ብሔረ በምልአ ኢትዮጵያ ኮኑ ስዱዳነ ዘይከውኑ ሰለስቱ ምእት አእላፍ ሰብእ።,Another issue the prime minister is having to grapple with is unrest within the military. +ሚኒስትር ዴኤታው ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችም ምላሽ ሰጥተዋል።,ዝ ሚኒስትር ዴኤታ መጠወ አውስኦት ለስእለታት ዘተንስኡ እም ተሳታፍያን።,The State Minister also responded to questions raised by participants. +በአማራ እና በጉሙዝ ብሄረሰቦች መካከል በተነሳው ግጭት ባለፈው ወር በአማራ እና አጎራባች ክልል ቤንሻንጉል ጉሙዝ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ሞተዋል።,በአማራ ወበጉሙዝ ብሄራተ ሰብእ ዘተንስአ ጸብእ በዘሀለፈ ወርህ በአማራ ወበቤንሻንጉል ብዙሃን ሞቱ።,"Ethnic violence, typically sparked by land disputes, has displaced nearly three million people across Ethiopia." +ሌላው ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ሊታገሉት የሚገባው ጉዳይ በሰራዊቱ ውስጥ ያለ አለመረጋጋት ነው።,ካልኡ ንጉሡ ዘይዴሎ ይትቀሓዎ ለዘበውስት ሰገራት ዘሀለወ ሀከክ።,"The 41st anniversary of the foundation of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) is celebrated in Mekelle through commemoration of the martyrs, panel discussion and other programs." +የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ለተፈጠረው ሁከትና ብጥብጥ “ፀረ-ሰላም ሃይሎችን” ተጠያቂ አድርገዋል።,ዘኢፌደሪ ንጉሠ ኢትዮጵያ ኃይለማርያም ደሣለኝ ለዘተፈጥረ ሁከት ወተቃህዎ ገብረ ፈፃሚሁ ከመኮኑ ኃይለ ፀረሰላም።,"Violence between the Amhara and Gumuz ethnic groups left dozens of people dead last month in Amhara and its neighbouring region, Benishangul Gumuz." +ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) 12ኛ አመታዊ ጉባኤ አባይ ወልዱን በሊቀመንበርነት በድጋሚ በመምረጥ ተጠናቀቀ።,"ህወሓት አሰርተ ወካልአየ ጉባኤ ዓመት +በሐርዮ አባይ ወልዱ መራሄ በዳግም ተፈፀመ ።","The meeting, held for six days, also elected Dr. Debretsion Gebremicheal as vice chairperson of the front." +ጥናቱ ሌሎች የመንግሥት ቢሮዎች ያላቸው የአቃቤ ሕግ ስልጣን ያሳደረውን አሉታዊ ተፅዕኖ ጎላ አድርጎም አሳይቷል።,አራየ ሀተታሁ ዘተርፉ አብያተ መንግሥት ዘሀለዎሙ ሥልጣነ አቃቤህግ ዘአኅደረ ዘኢይትፈቀድ ተጽእኖ ።,The study also highlights the negative impacts of other government offices also having prosecutorial authority. +በዚህ ወር ሊጀመር ታቅዶ የነበረው ቆጠራ በተለያዩ የቴክኒክ ችግሮች ምክንያት ወደ መጪው የካቲት መራዘሙን ኤጀንሲው አስታውቋል።,ዘተአስበ ከመ ይትገበር ኁልቆ ሰብእ በዝ ወርህ አስተአመረ ከመ ተአድ ኀበ ወርኀ የካቲት ።,"Biratu Yigezu, director general of CSA, told FBC yesterday that preparations are nearing completion to undertake the census after two months." +“እነዚህ ጥረቶች ደህንነትን እና መረጋጋትን ለመላው የሶማሌ ህዝብ ለማዳረስ ይረዳሉ” ብሏል።,እሉ ድካማት ዳህነ ወዛህነ ለህዝበ ሶማሌ ምሉእ ይቤ ይረድኡ ለአብፅሖ ።,"The census, planned to start this month, was postponed to next February due to various technical problems, according to the agency." +ወንድወሰን በካቲኖን ምርመራ ከተያዘ በኋላ እስከ ፌብሩዋሪ 1 ቀን 2024 ድረስ በጊዜያዊነት ታግዷል።,ወንድወሰን በሐተታ ዘካቲኖን እምድኅረ ተእኅዘ እስከ አመ አሚሩ ለየካቲት ዕሥራ ምእት ዕሥራ ወአርባዕቱ ለጊዜሁ ተዐቀበ።,"Wondessen was provisionally suspended until February 1, 2024 after testing positive for Cathinone." +ሻንግቴክስ በቻይና ውስጥ ሁለተኛው ትልቁ የጨርቃ ጨርቅ ኩባንያ ነው።,በውስተ ቻይና ሻንግቴንስ ካልኡ ወአቢይ መካነ ልብሰ አልባሳት ውእቱ።,Shangtex is the second largest textile company in China. +ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተብሎ የሚጠራው ይህ ፕሮጀክት ሲገነባ የአፍሪካ ትልቁ የውሃ ሃ��ል ማመንጫ ይሆናል ተብሏል።,ዘይሰመይ አቢየ መካነ ማየ ህዳሴ አባይ ዘኢትዮጵያ ዝ እንዘየሀልቅ ይከውን አቢየ ዘአፍሪካ አፈልፍሎ ኃይለ ማይ ተብህለ።,"Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia (MoFA) has downplayed warns of attack by Somali militant group al- Shabaab, notified by the US government." +ቃና አሁን በሳምንት ወደ 30 ሰዓት የሚጠጋ አዲስ ይዘት በአማርኛ ያቀርባል።,ቃና ናሁ ያቄርብ ሠላሳ ሰዓተ ዘይከውን ሐዳሰ ይዘተ በልሳነ አምሓራ,Kana now produces nearly 30 hours of fresh content per week in Amharic. +የጀርመን ቻንስለር አንጄላ ሜርክልን የጫነን አውሮፕላን ኢራን ወደ ህንድ የሚወስደውን የአየር ክልሏን ለሁለት ሰዓታት ያህል እንዳይጠቀም ከለከለች።,"መራሂተ ጀርመን አንጄላ ከልአት ኢይትበቁአ ክፍለ አየራ መንኮራኩረ እንተፀአነ ሜርክልሃ እንተይወስድ +ኀበ ህንድ መጠነ ክልኤቱ ሰአታት።",Iran denies a plane carrying the Chancellor of Germany Angela Merkel access to its airspace for two hours en route to India. +ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ህዝበ ሙስሊሙ የመውሊድ በዓልን ሲያከብሩ ነቢዩ ሙሐመድ ያስተማሩትን በማስታወስ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።,መራሔ ሀገር ዐቢይ አሕመድ አቅረበ ጽዋኤ ለህዝበ ሙስሊም ከመ ያዘክሩ ወይገብሩ ትምህርታት ዘመሀረሆሙ ነቢይ ሙሐመድ አመ ያከብሩ በዓለ መውሊድ።,Prime Minister Abiy Ahmed called on Muslims to remember and practice the teachings of Prophet Muhammad while celebrating his birth. +ካናዳ በሰፊው ጥቅም ላይ የሚውለው ኬሚካል ቢፒኤ መርዛማ እንደሆነ በማወጅ እገዳዎች እንዲደረጉ ታበረታታለች።,ካናዳ ታፀንእ ከመይትገበሩ ክልአታት በዘበቁኤት ይውእል ከመ ኮነ ህምዘ ኬሚካል ።,"Canada declares BPA toxic, prompting curbs or bans on the widely used chemical." +ሴኮባ ኮናቴ ጊኒ ውስጥ የሚገኝ ጁንታ ጊዜያዊ መሪ በመታመሙ ወደ ሴኔጋል ተወሰደ።,ውስተ ጊኒ ዘይትረከብ ሴኮባ ኮናቴ ጁንታ ተወስደ ኀበሴኔጋል በዘሀመ መራሂሁ።,"Sékouba Konaté, the interim head of the junta in Guinea, is flown to Senegal after falling ill." +ሜክሲኮ ከተማ የተፈጥሮውን ዓለም ለመጠበቅ ሲባል ነፃ የፕላስቲክ ከረጢቶችን የሚሰጡ ሱቆች መቅጣትን ሕጋዊ አደረገች።,"ለአቂብ እንዘ ይትበኀል ተፈጥሮተ ዓለም በትእይንተ ሜክሲኮ +መዛግብተ ፕላስቲክ ዘይሰይጡ ምስያጣት ቀጺአ ገብረት ህገ።",Mexico City legalises the fining of shops which give away free plastic bags in an environmental initiative. +በአየር ሙቀት እየተፈተነች ያለችው አውስትራሊያ ከ1902 በ|ላ ሞቃታማ የተባለውን ምሽት አሳልፋለች።,በውእየተ አየር ዘተፈትትነት አውስትራሊያ እምድኅረ 1902 አህለፈት ውዑየ ምሴት።,"Australia experiences its hottest night since 1902, as a heat wave grips the country." +የፊንላንድ ፓርላማ ሁለት የኒውክላር ሃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ግንባታ እንዲጀመር ወሰነ።,ጉባኤ ተጋብኦ ዘፊንላንድ ክልኤቱ ኃይለ ኒውክሊየር አፈልፍሎ መካናት ወሰነ ከመይትወጠን ውቅሮ።,The Parliament of Finland approves the construction of two nuclear power stations. +በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ የመኪና ሠራተኞች የስምንት ቀን የሥራ ማቆም አድማቸው በ 10% የክፍያ ስምምነት ተጠናቋል።,ገባርያነ ሰረገላ ዘይትረከቡ በደቡብ አፍሪካ እንተስምንቲ እለት አቅሞ ግብር ተቃውሞቶሙ በዘአስርቱ ተሰነአእዎ ውሂብ ተፈፀመ ።,Carworkers in South Africa end their eight-day strike with a 10% pay deal. +የቀድሞዋ የአውስትራሊያ ዋናተኛ ዳውን ፍሬሰር በ2010 የተደረገውን የዴልሂ ኮመንዌልዝ ውድድር ላይ ላለመሳተፍ በማሴሯ ወቀሳን እያስተናገደች ትገኛለች።,ዋናይተ አውስትራሊያ ዘቀዳሚት ዳውን ፍሬሰር በዘ2010 ዘተገብረ ላዕለ ተባድሮ ኮመንዌልዝ ዘዴልሂ በዘገብረት ኢተሳትፎታ አትለወት ጽእሐተ።,Former Australian swimmer Dawn Fraser is criticised for controversial remarks during which she called for the boycott of the 2010 Commonwealth Games in Delhi. +አሜሪካ እና አውስትራሊያ ሁለት የታይዋ�� ጎብኚዎች በህንድ ዴልሂ የጃማ መስጂድ አካባቢ መገደላቸውን ተከትሎ ወደ ህንድ ሚደረጉ ጉዞወች ላይ የደህንነት ማስጠንቀቂያ አስተላለፉ።,አሜሪካ ወአውስትራሊያ ክልኤቱ ዘታይዋን ሀዋፅያን በህንድ ዴልሂ አቅራበ ምኩራበ ተንባል በተሊወ ቅትለቶሙ በዘይትገበሩ ኀበህንድ ሐዊሮታት አስተሀለፉ ዳህነ ጥንቃቄ።,The United States and Australia issue travel warnings for India following the shooting of two Taiwanese tourists outside the Jama Masjid mosque in Delhi. +ሎስ አንጀለስ እስከ 45 ዲግሪ ሴልሽየስ ወይም 113 ዲግሪ ፋራናይት የተመዘገበና ከየትኛውም ጊዜ በላይ ከፍተኛ የሆነ የሞቀት መጨመር እያስተናገደች ትገኛለች።,ሎስአንጀለስ ትትረከብ እንዘታስተዳሉ ዘእብየ እምኩሉ ጊዜ ዘተመዝገበ ደምሮ ውእየት እስከ45 ሴልሺየስ ወ113 ፋራናይት።,Los Angeles experiences all-time record high temperature day at 45°C or 113F. +ከባግዳድ በስተሰሜን በምትገኝ ባላድሩዝ በምትባል መንደር የአጥፍቶ ጠፊ ፈንጂ በታጠቀ ግለሰብ በትንሹ 21 ሰዎች ሞቱ፤ ከሟቾቹ ብዙዎቹ ሺያዎች ናቸው።,ዘእምነባግዳድ ሰሜን በዘትትረከብ ባላድሩዝ ዳቤር አጥፍኦ ጠፋኢ በዘአጠቀ ሰብእ በዘንእሰ 21ዱ ሞቱ ወእምዘመዋትያን ሺያ እሙንቱ።,"A suicide bomber wearing an explosives belt kills at least 21 people, mostly Shiites, in Balad Ruz, the town north of Baghdad." +ባለፈው አመት የአሜሪካ የጤና መድን ለጤን እንክብካቤ የወጣውን ማሻሻያው በመቃወሙ 86.2 ሚሊዮን ዶላር ለንግድ ምክር ቤት አስረከቧል።,በዘሐፈ ዓመት ጥኢና መድህን በዘተቃወመ እንተወጽአ አሂሶ ህዋጼ ጥኢና ወሀበ 86.2ምዕት አእላፍ ዶላር ለቤተ ምክር ዘንግድ።,US health insurers gave over $86.2million to the Chamber of Commerce last year for the purpose of opposing the health-care overhaul. +በብራዚል የባህር ዳርቻ ከ8 እስከ 15 ቢሊዮን በርሜል ሊሆን ይችላል የተባለለት ግዙፍ የሆነ የነዳጅ ቦታ ተገኘ።,በፅንፈ ባህረ ብራዚል ተረክበ እምነ 8ቱ እስከ15 ትዕልፊት ዘተብህለ አቢይ መካነ ነዳዲ።,A large oil field is discovered off the coast of Brazil that could contain between 8 and 15 billion barrels. +በላንሴት የህክምና መጽሄት ላይ የሚወጣ ጥናት እንደሚያሳየው ትንሽ በኩላሊት ላይ የሚደረግ የሬድዮ ሞገድ ለደም ግፊት መቆጣጠሪያ እንደሚውል ነው።,"በላዕለ ጦማረ ህክምና ላንሴት ዘይወጽእ ከመሀተታሁ ያርኢ ንስቲት ዘይትገበር በላዕለ ኩልያት ድምፀ ሬዲዮ እምከመይውእል ለተአስቦ + ዘደም ገፊእ።",A study published by The Lancet medical journal describes how short blasts of radio waves to the kidney may help regulate blood pressure. +"በእየሩሳሌም እስራኤል በቀረበው የመጀመረያው የአለም ዙሪያ የባህር ህይወት ጥናት 1,200 አዲስ የዝርያ አይነት ያላቸው የባህር ፍጥረታት እንደተገኙ አሳየ።",በኢየሩሳሌም ወበእስራኤል ዘቀርበ ዘቀዳሚ ሀተታ ህይወት ዘባህር አራየ ከመተረክቡ ዘቦሙ ዘርአ ሐዲስ ሊሉይ ።,"1,200 new species and varieties of sea creatures discovered during the first world survey of marine life are presented at a conference in Jerusalem, Israel." +የእንግሊዝ መንግስት ከአራት አመት በታች የእስር ፍርድ የተፈረደበቸው እስረኞች ምርጫ እንዲመርጡ የሚያደርግ እቅድ እንዳለው አስታወቀ።,መንግሥተ እንግሊዝ አስተአመረ ከመዘይገብር ይህረዩ ዘተፈትሐ ቦሙ እሱራን እም ታህተ አርባእቱ ዓመት ።,The United Kingdom government announces plans to make prisoners serving less than four years eligible to vote. +በምሥራቅ ሩሲያ በምትገኘው ሱርጉት ከተማ ውስጥ የመንገደኞች አውሮፕላን ፈንድቶ አራት ሰዎች ሲሞቱ አርባ ሰዎች ቆስለዋል።,በውስተ ትእይንተ ሱርጉት ዘትትረከብ ምሥራቅ ሩስያ በዘወድቀ መንኮራኩረ ነጋድያን እንዘ አርባእቱ ይመውቱ ወዘተርፉ አርባ ቆስሉ።,Four people are killed and around 40 injured after a passenger plane explodes in Surgut in eastern Russia. +አርጀንቲናዊው ሊዮኔል ሜሲ ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የዓለም ምርጥ እግር ኳስ ��ጫዋች በመሆን የፊፋ ባሎን ዶርን አሸነፈ።,ሊዮኔል ሜሲ ዘአርጀንቲና ለክኤ ጊዜያት ሞአ በከዊነ ሰናይ ተዋናይ እምዓለም።,Lionel Messi of Argentina wins the FIFA Ballon d'Or as world football player for the second successive year. +በአልጄሪያ መንግሥት ላይ በተፈጠረው አለመረጋጋት ምክንያት የምግብ ዋጋዎችን ቀንሷል፤ እንዲሁም በቅርብ ቀናት ውስጥ ሁከት የፈጠሩትን ለመቅጣት ቃል ገብቷል።,በላዕለ መንግሥተ አልጀሪያ ዘተፈጥረ ምክንያተ ሁከት ተትህተ አስበ ምግብ ወበቅርብ አተወ ቃለ ለቀጺአ አማፅያኑ ።,"The Algerian government cuts food prices amid unrest, and vows to punish those responsible for rioting in recent days." +የአሳድ አገዛዝ ተቃዋሚዎችን ለማረጋጋት በአል በሀሳቃ ለሚገኙ እና በሺዎች ለሚቆጠሩ የኩርድ ሰዎች ዜግነት ሰጠ።,"መስተሐድረ አሳድ ለፅንኦ ታቃዋምያን ለዘይትረከቡ በአል በሀሳቅ ወበሽህ ለዘይትኌለቁ +ወሀበ ሀልወ ፈቃደ።",The Assad regime grants nationality to thousands of Kurds in al-Hasaka in a bid to appease protesters. +በደቡብ ምስራቅ ብራዚል ራቅ ባሉ አካባቢዎች የተረፉ ሰዎችን ለማግኘት የማዳን ሥራ እየተከናወነ ይገኛል።,በአቅራበ ብራዚል ወምሥራቀ ደቡብ እንተርህቁ ለረኪበ ዘተርፉ ሰብእ ለእለተገብረ ግብረ አድህኖ።,Rescue work is carried out to attempt to locate survivors in remote areas of south-eastern Brazil. +የአለም ጤና ድርጅት አርቴሚሲኒንን የሚቋቋም ወባ በአለም ላይ እንዳይስፋፋ ለመከላከል እቅድ አውጥቷል።,ጥኢና ዓለም ማህበር ዘኩሉ ዘያቀውም አርቴሚኒን ህማመ በላዕለዓለም ከመኢስፋህ ለከልኦ አውጽአ ንድፈ።,The World Health Organization launches a plan to prevent the global spread of an artemisinin-resistant malaria. +በአሜሪካ ሳሞአ በሁሉም የሕዝብ እና የግል ዝግ ቦታዎች ላይ ማጨስ ተከልክሏል።,በአሜሪካ ሳሞአ ወበኩሉ በዘህዝብ ወበ ላዕለ እፅው መካናት ተከልአ አጠይሶ ።,American Samoa bans smoking in all public and private enclosed spaces. +የአውስትራሊያ ውስጣዊ የግምገማ ውጤት እንዳሳወቀው ገዳይ የሆነው የገና ደሴት የጀልባ አደጋ ተገቢ ምላሽ ተሰጥቶበታል።,በከመአስተአመረ ዘውስጠ አውስትራሊያ ሀቲቶት በታሊ ዘኮነ መንሱተ ደሴተ ጌና ዘመርከብ ራትእ ሚጠት ተውህበ ቦቱ።,An Australian internal review finds that the fatal Christmas Island boat disaster was responded to appropriately. +የስካይ ስፖርተ አቅራቢው ሪቻርደ ኪይስ ስለ እንስቷ ዳኛ ሺያን ሜሰይ ከሰጠው አስተያየት ጋር ተያይዞ ከስራው ለቀቀ።,አቅራቤ እስካይ ስፖርት ሪቻርድ ኪይስ በእንተ ዘተውኔት መራሂት እንስት ሺያን ሜሰይ በዘወሀበ አስተሐይፆ ወጽአ እምነ ግብሩ።,Sky Sports presenter Richard Keys resigns following his comments about female referee Sian Massey. +የዩናይትድ ኪንግደሙ ተቆጣጣሪ ቻንስለር ጆርጅ ኦስቦርን ባንኮች ላይ የሚደረገው የትርፍ ታክስ kሚ ይሆናል።,ተአሳቤ ዩናይትድ ኪንግደም ቻንስለር ጆርጅ ኦስቦርን ላዕለ መዝገበ ብሩር ዘይትገበር ዘአትርፎ ይከውን ቀዋሚ።,"George Osborne, the United Kingdom Chancellor of the Exchequer, announces that the tax on bank profits will become permanent." +የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ሀገራቸው ከሜክሲኮ ጋር በምትዋሰንበት ድንበር ላይ ደህንነትን የሚያጠናክር ረቂቅ ሰነድ ተፈራረሙ።,መኮንነ አሜሪካ ባራክ ኦባማ ሀገሮ ለዘትትዋሰን ላዕለ ምስለ ሜክሲኮ ፅንፍ አንበረ ፅሒፈ ተሰነአእዎ ዘየአቅብ ዳህነ ረቂቀ።,President of the United States Barack Obama signs a bill increasing security along his country's border with Mexico. +በእንግሊዝ የሚገኙ ቤተ-ክርስትያናት ሴት ጳጳሳትን ለመሾም የሚያስችል ህግ አወጡ።,አብያተ ቤተክርስቲያን ዘይትረከቡ በእንግሊዝ አውጽኡ ህገ ዘያክህል ለሰይሞ አንስትያ ጳጳሳተ።,The Church of England adopts legislation paving the way for the appointment of female bishops. +ማይክሮሶፍተ በጉግል ላይ ያለመተማመን ቅሬታ እንዳለው ለአውረፓ ኮሚሽን አስረዳ።,ማይክ���ሶፍት አስተአመረ ከመሀለወ ዘይትቃወም ኢተአምኖ ለኮሚሽ አውሮፓ ።,Microsoft lodged an antitrust complaint against Google with the European Commission. +በግብፅ የሚገኙ የመንግስት የጤና አገልግሎት ሰጪዎች በተቃውሞ ምክንያት የተከሰቱ ሞቶችን ዝቅ አርገው እንዲያቀርቡ እንደተነገራቸው ሂውማን ራይትስ ዎች አስታወቀ።,ዘይትረከቡ በግብፅ ጥኢና መንግሥት ግብረ ህልፈታተ ከመያውርዱ ወይትናገሩ በምክንያተ ተቃውሞ ከመተነግሩ አስተአመረ።,Human Rights Watch claims that government-controlled health services in Egypt have been 'told to downplay protest deaths'. +አህመዲነጃድ ለአሜሪካ እና ለእስራኤል ሃሳብ ክፍት ያልሆነው እና አዲሱ የመካከለኛው ምስራቅ በቅረቡ እንደሚዋቀር ገለፁ።,አህመዲን ነጃት ለአሜሪካ ወእስራኤል ዘኢኮነ ርህወ ሐዲሱ ማዕከለ ምስራቅ ከመ ይቀውም ከሰቱ።,Ahmadinejad said that the new Middle East will be formed soon where there will be no room for the United States and Israel. +በዋጋ ግሽበት ምክንያት የኮሪያ ባንክ በደቡብ ኮሪያ ያለውን ዋና የወለድ መጠን በሩብ መቶኛ ነጥብ ወደ 3% ከፍ አድርጓል።,መካነ ብሩር ዘኮሪያ አለአለ መጠኖ በአሀዱ እም4 ዘምዕት ወሊደ ብሩር በሰለስቱ።,The Bank of Korea increases the main interest rate in South Korea by a quarter percentage point to 3% due to concerns over inflation. +በ 2011 የአሪዞና ቱሶን ግድያ ወንጀል ጋር በተያያ ዘ ጃሬድ ሊ ሎግህነር በ49 ጉዳዮች ጋር ስሙ እንደተያያዘ ተገለፀ።,በቅትለተ አሪዞና ቱሶን ዘተእህዘ በ2011 ተከስተ ስሙ ዘጃሬድ ሊ ሎንግህነር በ49 ነገራት።,Jared Lee Loughner has been indicted on 49 counts in relation to the 2011 Tucson shooting in the US state of Arizona. +የቱኒዚያ መንግስት እና የተቃዋሚ መሪዎች በአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስተር አገሪቱን ወር ሙሉ ካቆያት ፖለቲካዊ ቀውስ ለማውጣት ከተሰጣቸው ሃላፊነት ጋር በተያያዘ እስካሁን በዝግ እንደተሰበሰቡ ይገኛሉ።,መንግስተ ቱኒዝያ መራህያነ ተቃዋምያን በሐዲስ ንጉሥ ለሀገር ዘአጎንደያ መጠነ ወርኅ እም ሁከተ ፖለተካ ለአውጽኦ በዘተውህበ ሥልጣነ በዘተእህዘ እስከ ናሁ እምከመተጋብኡ ይትረከቡበእጽው።,Tunisian government and opposition leaders are deadlocked during talks over the determination of a new PM tasked with steering the country out of a months-long political crisis. +የቶኪዮ ኤሌክትሪክ ኃይል ድርጅት በ 2011 ቱሆኩ የመሬት መንቀጥቀጥ እና ሱናሚ ሳቢያ የተከሰቱትን ችግሮች ተከትሎ የመብራት ፈረቃ ፖሊሲውን ይቀጥላል።,ኃይሐ ኤሌክትሪክ ዘቶኪዮ በ2011 ቱሁኮ ታፌፅም ሥርአተ ህግ በአንቀልቅሎ መሬት ወዘተከስቱ በምክንያተ ሱናሚ ምንዳቤያት ።,Tokyo Electric Power Co. resumes its policy of rolling electricity blackouts following ongoing problems caused by the 2011 Tōhoku earthquake and tsunami. +የሂሳብ ሊቁ ጆን ሚልኖር በቶፖሎጂ፣ጂኦሜትሪ እና አልጄብራ ላደረገው አስተዋፅኦ የ2011ን አቤል ፕራይዝ ሽልማትን አሸነፈ።,ምሁረ ሒሳብ ጆን ሚልኖር በቶፖሎጂ ፣ጂኦሜትሪ ወአልጀብራ ለዘገብረ አስተዋፅኦ ሞአ ዘ2011 ስርጋዌ አቤል ፕራይዝ።,"Mathematician John Milnor wins the 2011 Abel Prize for his contributions to topology, geometry and algebra." +የአሜሪካ የፍጥነት መንገዶች ደህንነት ትራፊክ አመራር በትራፊክ አደጋ የሚከሰቱ የሞት አደጋዎች ከ1949 በ|ላ በ2010 ወደ 32788 እንደቀነሱ አስታወቀ።,ዳህነ ፈጢነ ፍኖታት ዘአሜሪካ መራህያነ ትራፊክ ኅጉለታተ ሞት ዘሰረገላ እምድኅረ 1949 በ2010 ኀበ 32788 እምከመ አነሰ አስተአወቀ።,"The US National Highway Traffic Safety Administration reports that the number of traffic deaths has fallen to 32,788 in 2010, the lowest level since 1949." +የደህንነት ግምገማን ተከትሎ የእደሳ ፍቃድ ማግኘት ባለመቻሉ ግማሽ የሚሆኑት የቻይና የወተት ተዋጽኦዎች ሊዘጉ ነው።,ሀቲተ ዳህን ተሊዎ ረኪበ ፈቃድ ዘህዳሴ በዘኢተክህለ እለይከውኑ ገሚሰ ዘቻይና ተዋፅኦተ ላይም ይትአፀው ውእቱ ።,Almost half of China's dairies are to close after failing to obtain new licenses following a safety audit. +የአለም የአየር ንብረት ድርጅት በአርክቲክ አካባቢ ያለው የኦዞን ምንጣፍ ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰበት አስታወቀ።,ንብረተ ዓለም አየር ማህበር በአቅራበ አርክቴክት አስተአመረ ከመበፅሐ ቦቱ ዘአቢይ ኀጉል።,The World Meteorological Organisation reports that the ozone layer is damaged to its worst extent ever in the Arctic. +በካናዳ ያሉ የከፍተኛ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ለካናዳ ፌደራላዊ ምርጫ በእንግሊዘኛ kንk ክርክር አደረጉ።,መኳንንተ ካናዳ አቢያን ገብሩ ገብሩ ተቃህዎ በልሳነ ግዕዝ ።,Leaders of Canada's major political parties hold an English language debate for the Canadian federal election. +ቫቲካን የፖፕ ጆን ፓወለን ሬሳ ለቅድስና ለማዘጋጀት ከታችኛው ቅዱስ ጴጥሮስ ባሲልካ እንዲወጣ አዘዘ።,በድነ ፓውለን ጆን ፖፕ ቫቲካን ለአስተዳልዎ አዘዘ እምታህቱ ዘቅዱስ ጴጥሮስ ባሲልካ ከመይጻእ።,The Vatican brings Pope John Paul II's coffin out from below St. Peter's Basilica in Rome in preparation for his beatification. +እሳተ ገሞራ ፍንዳታ ሊፈጠር ይችላል ከሚለው ዘገባ በፊት ተከታታይ የሆነ መጠነኛ ከ4-5 መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጦ በምሥራቅ ኤርትራ ተከሰተ።,ዘእሳተ ገሞራ ውካሄ እምቅድመ ብሂለ ዜና ይክል ይትፈጠር ተላዊ ዘኮነ ዘይንእስ እም4እስከ5 ዘሀለወ ነክኒከ መሬት ተከስተ በምስራቅ ኤርትራ ።,"A series of moderate magnitude 4-5 earthquakes hit eastern Eritrea, preceding reports of a possible volcanic eruption." +የ 15 ዓመቱ ተማሪ በመንገድ ላይ በጩቤ ተወግቶ ከተገደለ በኋላ የደቡብ ለንደን ፖሊስ የገዳይ አሰሳ ጀመረ።,መርድእ ዘ15 ዓመቱ እምድህረ ተቀትለ ተረጊዞ በመጥባእት ዘሐራደቡብ ለንደን ወጠነ ሐሰሳ።,Police in South London launch a murder hunt after a 15-year-old schoolboy is stabbed to death in the street. +በ2011 የሁለተኛው ኤንቢኤ የፍፃሜ ጨዋታ የዳላስ ማቭሪኮች የማያሚ ሂቶችን 95-93 በሆነ ውጤት ረቱ።,ፍፃሜ ተውኔት ካልአይ ዘኤንቢኤ በ2011 ማብሪክስ ዘዳላስ ሞኡ በዘኮነ 95_93 እንተማያሚ ተውኔታተ።,The Dallas Mavericks beat the Miami Heat 95-93 in the second game of the 2011 NBA Finals to tie the series. +አንዳንድ የሳውዲ አረቢያ ሴቶች በሃገሪቱ ሴቶች እንዳያሽከረከሩ የተጣለውን እገዳ በመቃወም እየነዱ የሚያሳዩ ፎቶዎችን በመልቀቅ ላይ ይገኛሉ።,አንስትያ ሳውዲ አረቢያ ከመኢይንድኣ አንስትያ ዘተገድፈ በተቃውሞ ዘያርኢ ከመእንዘይነድኣ ምስለ አውፅኦ አውፅኦ ይትረከባ።,"Some Saudi Arabian women challenge a ban on female drivers, posting accounts and pictures of themselves driving automobiles." +ሶስቱ ኢትዮጵያዊ-ዩክሬናዊ እህቶች ቤተልሄም (ቤቲ)፣ ሚርያም እና ሲዮና እንዳለን ያቀፈው የአፍሮ-ዩክሬን ሂፕ ሆፕ ትሪዮ በዩክሬን ሂፕ-ሆፕ ትእይንት ላይ አሻራ ጥሏል።,ሰላስ አኃት ዘዩክሬን ቤተልሔም ፣ሚርያም ወሲዮና እንዳለ ዘኀቀፈ ዘአፍሮ ዩክሬን ሂፕ ሆፕ ትሪዮ ገደፈ ማህተመ በላዕለ ትእይንተ ሂፕ ሆፕ ዘዩክሬን።,"The Afro-Ukrainian hip hop trio consisting of the three Ethiopian-Ukrainian sisters, Bethlehem (Betty), Miriam and Siona Endale have already left an imprint on the Ukrainian hip-hop scene." +በዩናይትድ ስቴትስ ቴክሳስ ግዛት ከፖርት ማንስፊልድ ከሰሜን እስከ ሳን ሉዊስ ማለፊያ ድረስ ለሞቃታ አውሎ ነፋስ ዶን ተቆጣጣሪ ተመደበ።,በምህዳረ ቴክሳስ ዘፖርት በዩናይትድ ስቴትስ ማንስፊልድ እምሰሜን እስከሳን ሉዊስ ምህላፍ ለውእየተ ነፋሰ አውሎ ዶን ዘይትአሰብ ተሰምየ።,"A tropical storm watch is issued for Tropical Storm Don in the US state of Texas between Port Mansfield north to San Luis Pass. ," +ክሪስቲን ላጋርዴ በይፋ የአለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅትን(IMF) በስራ አስኪያጅነት መምራት ጀመሩ።,ክሪስቲን ላጋርዴ ወጠነ መሪሐ ማህበረ ምናነ ኩሉ ዓለም ።,Christine Lagarde officially starts as managing director of the International Monetary Fund (IMF). +በእርሰ በእርስ ጦርነት የተጎዳው የስሪላንካ ሰሜናዊ ክፍል ፓስፖርት ለያዙ የውጪ ዜጎች እና ጋዜጠኞች ክፍት ተደረገ።,በበርዕስ ቀትል ዘተቀጥቀጠ ክፍለ ሰሜናዊ ዘስሪላንካ ለዘ ፈቃደ ሐዊር ዘነስኡ ሰብአ ሀገር ተርህወ ።,"Northern Province of Sri Lanka, severely affected by the civil war, is opened to foreigners and journalists who hold passports." +የቀድሞው የብራዚል እግር ኳስ ኮከብ ዚኮ የኢራቅን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ለማስተዳደር ውል ተፈራረመ።,ዘቀዳሚ ተዋናየ ተውኔት ዘእግር ኮከብ ዚኮ አመረ ወአፅሐፈ ለአስተአሀድሮ ተውኔተ ብሄረ ኢራቅ ።,Former Brazilian football star Zico signs a contract to manage the Iraq national football team. +ከአስር አመታት በፊት ከኢትዮጵያ የተሰደደው ሯጭ የስደተኞች ኦሊምፒክ ቡድን አባል በመሆን በዚህ ክረምት ወደ ጃፓን የመመለስ ተስፋ በማድረግ ለእሁዱ የቶኪዮ ማራቶን በዝግጅት ላይ ነው።,እምድኅረ አሰርቱ ዓመት እምኢትዮጵያ ዘተሰደ ረዋጺ ዘስዱዳን ገባእተ ኦሎምፒክ ተላዌ በከዊን በገቢረ ተስፋ ሚጠተ ኀበጃፓን ውእቱ በድላዌ ለረዊፀ ቶኪዮ ማራቶን ።,A runner who fled Ethiopia nearly a decade ago is preparing for Sunday's Tokyo Marathon with hopes of returning to Japan this summer as a member of the Refugee Olympic Team. +ከአመታት መዘግየት በ|ላ በካምብሪጅሻየር የሚመራው በአለማችን ረጀሙ የአውቶቢስ መንገድ ተከፈተ።,እምድህረ ዓመታት ጎንድዮ ውስተካምብሪሻየር በዓለምነ ተርህወ ዘነዊህ ፍኖት።,"The Cambridgeshire Guided Busway, the longest guided busway in the world, opens after years of delays." +በማዕከላዊ ሀይላንድስ በሚገኝ የውሃ ኃይል ማመንጫ ግንባታ ውስጥ የሚገኝ አንድ ሰው ሰራሽ ዋሻ ተደርምሶ አንድ ሴትን ጨምሮ አሥራ ሁለት የቪዬትናም ሠራተኞችን መውጫ አሳጥቷል።,በማዕከለ ሃይላንድስ ዘይትረከብ ውስተ ፈልፈለ ማየ ኃይል ህንፀት አሐዱ ገባሬ ሰብእ ግበበምድር በዘተነስተ 1ወ2ተ ገባርያነ ቬተናም አህጥአ ሙጽአ ምስለ አሐቲ ብእሲት።,"A tunnel collapse traps twelve Vietnamese workers, including one woman, at a construction site of a hydropower plant located in the Central Highlands." +ምናልባትም ብዙ ሰዎችን ቀኑን እንዲገፉ የሚረዳቸው ይህ ሊሆን ይችላል።,ብዙኃነ ሰብአ ዕለቶ ከመይግፍዑ ዘይረድኦሙ ከመ ይኵን ይክል።,Perhaps it is what gets most people through the day. +በአትሌቲክስ ሴኔጋላዊቷ ላሚን ዲአክ ለሌላ የሥልጣን ዘመን ያለ ምንም ተቃውሞ የዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማኅበር ፕሬዚዳንት ሆና ተመረጠች።,ላሚን ዲአክ ዘሴኔጋል ተኀርየት ለሊሉይ ዘመነ አህድሮ በአትሌቲክስ ዘእንበለ ተቃውሞ ።,"In athletics, Lamine Diack of Senegal is elected unopposed to another term as President of the International Association of Athletics Federations." +የዴንጊ ትኩሳት ወረርሽኝ በተከሰተበት በፓኪስታን ከ 5 ሺህ በላይ ሰዎች ተይዘዋል ተብሏል።,ደዌ ውእየት ዘዴንጊ ዘይሰፍህ በዘተከስተ ፓኪስታን ዘይበዝሁ እም5000 ሰብእ ተእህዙ ተብህለ።,"Over 5,000 people have reportedly been infected by an outbreak of dengue fever in Pakistan." +የቀድሞ የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ የነበረችው ሼሊ ያቺሞቪች የእስራኤል ሰራተኞች ፓርቲ መሪ በመሆን ተመረጠች።,በቀዳሚ ዘነበረት ዜናዊተ ቴሌቭዥን ሻሊ ያችሞቢች ተኀርየት በከዊነ መራሂተ ገባእተ ገባርያን ዘእስራኤል።,Former television journalist Shelly Yachimovich is elected as the head of the Israeli Labor Party. +ቬትናም የኮሚኒስት ፓርቲን የበላይነት የሚያረጋግጥ አዲስ ሕገ መንግሥት አፀደቀች።,ቬትናም አፅደቀት ሀዲሰ ህገ ዘላዕለይ ህብረ ኮሚኒስት ።,Vietnam passes a new Constitution that reaffirms the dominant position of the Communist Party. +በ ኤንቲሲ ወታደሮች የተገደሉ 53 የሙአመር ጋዳፊ ተዋጊዎች ሬሳ በስርጥ ተገኘ።,53 አፅራረ ሙአመር ዘተቀትሉ በዘኤንቲሲ ሰራዊት በድነለራ ጋዳፊ ተረክበ።,"The corpses of 53 pro-Muammar Gaddafi fighters are found in Sirte, all having apparently been summarily executed by NTC troops." +በእንግሊዝ የምትገኘው ለንደን ከኳታር ዶሃ ቀድማ የ2017 የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የማ���ተናገድ መብት አገኘች።,በእንግሊዝ ዘትትረከብ ለንደን ረከበት ዘአስተዳልወ በቁኤተ ዘ2017 መዊአ አትሌቲክስ ቀዲማ እምነ ዶሀ ዘኳታር።,"London in the United Kingdom wins the rights to host the 2017 World Athletics Championships ahead of Doha, Qatar." +በሜጀር ሊግ ሶከር፤ ፍሎሪዳ ማረሊንስ ስማቸውን ወደ ማያሚ ማርሊንስ መቀየራቸውን በይፋ አስታወቁ።,በሜጀር ሊግ ዘሶከር ማረሊንስ ዘፍሎሪዳ አስተአመሩ ስሞሙ እምከመ ወለጡ ኀበማያሚ ማረሊንሊስ።,"In Major League Baseball, the Florida Marlins officially change their name to the Miami Marlins." +የኢሞስን የራስ ቅል ፅንፈኞች በብሎኬት አፍርሰዋል በሚገልጹ ያልተረጋገጡ ዘገባዎች ኢራቅ ተሸብራለች።,በብሂለ ነሰቱ ርዕሰ ኢሞስ በፅቡረ እብን በዘኢተአምኑ ዜናት ተፅእቀት ኢራቅ ።,Iraq is terrorised by unconfirmed reports of extremists crushing the skulls of emos with blocks of cement. +የቱርክ ፖሊስ እ.ኤ.አ በ 2003 ዓ.ም የመፈንቅለ መንግስት ሴራ ፈጽመዋል ተብለው የተጠረጠሩ አራት ጄኔራሎችን ጨምሮ ቢያንስ አስራ አራት ወታደራዊ መኮንኖችን በቁጥጥር ስር አውሏል።,ሐራ ቱርክ አውአለ በአሲር ከመኁልቆ ኢሮፕ በ2003 ዘተአዘቡ በብሂለ ፈፃምያነ መገንጵለ መንግሥት አርባእተ መኳንንተ ወእመ ይንእስ 1ተ ወ4።,"Turkish police arrest at least 14 military officers, including four generals, accused of a 2003 coup plot." +የህንድ መንግስት በውጪ ዜጎች ባለቤትነት የተያዙ እና በችርቻሮ ንግድ ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ እንደ ዎል-ማርት እና ቴስኮ ላሉ በሃገሪቱ ውስጥ ለተሰማሩ ድርጅቶች ህግ እና ደንቦቹን ለማላላት ወሰነ።,መንግስተ ህንድ ለዘተእህዙ በአፍአ ባእላን ለዘወፈሩ በውስተ ሀገሪት ወሰነ አውጽኦ ህገ ሥርዓት ።,India's government decides to relax rules concerning the operation of foreign-owned retailers such as Wal-Mart and Tesco within India. +ጠቅላይ ሚኒስትሩ 100ኛ አሸናፊ ሲሆኑ ከ223 የግል እና 78 የድርጅት እጩዎች መካከል ተመርጠዋል።,ንጉሡ ተኀርየ እንዘይከውን ዘምእት መዋኢ እም 223 ዘርዕስ ወማዕከለፍሁራን ማህበር ።,"The 10th criminal bench of the Federal Supreme Court granted police 14 days additional time for further investigation on Abdi Oumer Mohammed, former president of the Somali region and accomplices." +የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዴቪድ ካሜሩን በብራሰልስ በተደረገው ድርድር በአውሮፓ ህብረት ስለተከሰተው የፋይናንስ ቀውስ እንዲወያዩ የቀረበላቸውን ጥያቄ ውድቅ አደረጉ።,ንጉሠ እንግሊዝ ዳዊት ካሜሮን በዘተገብረ ተቃርቦ ወተናብቦ በብራሰልስ በዘተከስተ መንሱተ ሜናን አውደቀ ጥያቄ ዘቀርበ ሎቱ።,"David Cameron, the Prime Minister of the United Kingdom, refuses to join a European Union financial crisis accord after negotiations in Brussels." +የአሜሪካ ሴኔት የደሞዝ ክፍያ ቁርጥ ግብርን ቀንን ለሁለት ወር ለማራዘም መረጠ።,ጉባኤ መርሃ አሜሪካ ሀረየ ለአህልፎ እለት በክልኤ አውራህ ውሂበ አስበ ፀባህት ዘተገዝመ።,The United States Senate votes in favor of extending the payroll tax cut for two months. +የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በሀገሪቱ ስላለው እንቅስቃሴ ወቅታዊ መረጃ መስጠቱን ለማወቅ ተችሏል።,ሳፋሪኮም ዘኢትዮጵያ ገባእተ ልዑካን በሀገር ለዘሀሎ አንሳህስሆ ወሂበ ዜና ዘወርህ ተክህለ ለአእምሮ ።,"Safaricom Ethiopia delegation provided updates on its operations in the country, it was learned." +የዮርክ ሊቀ ጳጳስ ዶ / ር ጆን ሴንታሙ የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻ እንዳይፈቅድ ጥሪ አቀረቡ።,ሊቀጳጳሳ ለኒዮርክ ዶ/ር ጆን ሴንታሙ ቤተክርስቲያን ዘእንግሊዝ አቅረበ ጽዋኤ ከመኢይትፈቀድ ግብረሰዶም ።,Archbishop of York Dr. John Sentamu calls on the Church of England not to permit same-sex marriage. +እረቡእ ላይ ከተለያዩ የቅጂ ህጎች ጋር በተያያዘ በአሜሪካ መማክርት ጉባኤ የወጣውን ህግ በመቃወም የእንጊሊዘኛው ዊኪፔዲያ ከአገልግሎት ውጪ ይሆናል።,ላዕለ እረቡ ውጹአነ ህገግ በዘተእህዘ በተቃ���ሞ ህግ ዘአውጽኡ መካርያነ አሜሪካ ውጹአ አፍአ ይከውን ዊከፔዲያ ዘእንግሊዝ።,The English Wikipedia will be shut down on Wednesday in protest against anti-piracy legislation proposed by the United States Congress. +ሙአመር ጋዳፊን በሊቢያ የእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ ተቃዋሚዎችን ለማፈን ያደረጉትን ሙከራ ደግፈዋል ተብለው በተጠረጠሩ 41 ሰዎች ላይ ሊቢያ የፍርድ ሂደትን ጀምራለች።,ሊቢያ ወጠነት ሐዊረ ፍትህ በዘተዘቡ አርባአ ወአሀዱ ሰብእ ወዘተብህሉ ተላውያነ ሞሀመድ ጋዳፊ በቀትለ ርዕስ ወርዐስ።,A Libyan starts court proceedings against 41 people accused of helping Muammar Gaddafi to attempt to suppress the opposition in the Libyan Civil War. +ትዊተር በሃገሮች ላይ የሚመሰረትን የመልእክት መቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ ከአገልግሎቱ አስወገደ።,ቲውተር ገደፈ ወአውጽአ በላዕለ ሀገራት ዘተመስረተ መልእክተ ተአስቦ ቴክኖሎጂ እምገቢሮቱ።,Twitter alters technology to enable country-specific censorship of messages. +ታዎኢሰች እንዳ ኬኒ ከሃሙሱ ህዝበ ውሳኔ በፊት የአውሮፓን የበጀት ጉዳይ በሚመለከት በቴሌቪዥን በመቅረብ መግለጫ ሰጡ።,"እምቅድመ ወሳኔ ህዝብ ታውሲስ እንዳኬኒ በነገረ ሀብተ በቁኤት +ወሀቡ መክስተ በቀሪበ ቴሌቪዥን ።",Taoiseach Enda Kenny makes a televised address on the European Fiscal Compact ahead of Thursday's referendum. +የጅምላ ነፍሰ ገዳይ አንደርስ ቤሪንግ ብሬቪክ በ 2011 በኖርዌይ ላደረሰው ጥቃት ፍርድ ቤት በቀረበበት የኦስሎ ፍርድ ቤት ውጭ አንድ ሰው ራሱን በእሳት አቃጠለ።,ቀታሌ ነፍሰ ብዙኃን አንደርስ ቤሪንግ ብሬቢክ በ2011 በኖርዌይ ለዘአብፅሆ አጥፍኦ አፍአ ቤተፍትሕ አሐዱ አጥፍአ እርሶ።,A man sets himself on fire outside the Oslo courthouse where mass murderer Anders Behring Breivik is on trial for the 2011 Norway attacks. +አውሎ ነፋስ ሪና ወደ ካንኩን እና ሌሎች የሜክሲኮ ሪቪዬራ የመዝናኛ ሥፍራዎች እየተጠጋ ሲሄድ ወደ ደረጃ 2 አውሎ ነፋስነት ይጠነክራል።,አውሎ ነፋስ ሪና ኀበካንኩን ወዘተርፉ ሪቬዬራ ዘሜክሲኮ መካናተ ህዋፄ እንዘየሐውር ወይፀወን ኀበሉአሌ 2 አውሎ ነፋስ ይፀንእ።,Hurricane Rina strengthens to Category 2 strength as it advances towards Cancun and other resorts on the Mexican Riviera. +አሜሪካ ኪም ዶትኮምን እና ሶስት ግብረ አበሮቹን በሜጋ አፕሎድ እና የቅጂ መብቶችን ጥሰዋል በሚል አሳልፋ እንድትሰጣት ኒው ዘላንድን ጠየቀች።,አሜሪካ ጠየቀት ኒውዝላንደ ከመተሃባ ኪም ዶትኮምሃ ወሰለስተ ተላውያኒሁ ዘቀሰጡ ዘኢኮነ ዘዚአሆሙ።,The United States files an application in New Zealand to extradite Kim Dotcom and three of his associates in MegaUpload to face charges of breaching copyright. +በፓኪስታን የአንድ መንደር ነዋሪዎች 13 በጥይት የቆሰሉ ሬሳዎችን በፌደራሉ ይተዳደራሉ በተባሉ የጎሳ አካባቢዎች ከ አፍጋኒስታን አቅራቢያ አገኙ።,በዳቤረ አየር ህልዋን ዘአፍጋኒስታን 13 በመንገኒቅ ዘቆስሉ በድናተ ረከቡ በዘተብህሉ የሀድሩ አቅራበ ዳቤረ አፍጋኒስታን።,Pakistani villagers find 13 bodies with bullet wounds in the Federally Administered Tribal Areas near Afghanistan as security forces step up an offensive. +የህንዱ ኪንግፊሸር አየርመንገድ አብራሪዎቹ ያልተከፈለን ክፍያ አለ በማለት ከስራ በመቅረታቸው ምክንያት ወደ 40 የሚጠጉ በረራዎቹን ሰረዘ።,ዘሀንድ ኪንግ ፊሸር አንኮርኳርያን በዘኢተውህቦሙ አስቦሙ ወበዘተርፉ እምግብረ ተገዝመ ሱራሬሁ።,India's Kingfisher Airlines cancels at least 40 flights due to pilots not turning up for work due to unpaid salaries. +ቻይናዊው ፖለቲከኛ ቦ ዚላይ ረዳታቸው በአሜሪካ ቆንስላ ጽሕፈት ቤት ውስጥ ለመልቀቅ ከሞከረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተናገሩ።,ዜናዊ ወተናጋሪ ዘቻይና ቦዚላይ ረዳኢሁ በአሜሪካ ቤተ ፅህፈት ቤት ተናገረ ድኅረ ኀለየ ወጺአ ዘቀዳሚ።,Chinese politician Bo Xilai speaks out for the first time since his aide attempted to defect at the American consulate. +የቀድሞ የማሊ ፕሬዚደንት የነበሩት አማዱ ቶማኒ ቱሬ ከወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ከተወገዱ በ|ላ ሴኔጋል ደረሱ።,ዘቀዳሚ መኮንነ ማሊ ዘነበረ አማዱ ቶማኒ ቱሬ እምድኅረ ተወርወ በኃይለ መገንጵለ መንግሥት በፅሐ ሴኔጋል ።,Former Malian President Amadou Toumani Toure arrives in Senegal after being ousted in a military coup. +በመካከለኛ ሞስኮ ተቃዋሚ ፖለቲካኞች ከተያዙ አንድ ቀን በ|ላ ፑቲንን የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ ተደረገ።,በማዕከለ ሞስኮ ተቃዋምያነ ፖለቲካ እምድኅረ ዘተእህዙ አሐዱ እለት ዘያረግም ፑቲንሃ ዘተቃውሞ ፅራህ ተገብረ ።,"A day after the arrest of opposition politicians, a mass anti-Putin protest takes place in central Moscow." +የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የናፍጣ ጭስ ካንሰርን ያስከትላል ብሎ ደምድሟል።,ጥኢና ዓለም ማህበር ፍጹመ ተናገረ ከመ ጢሰ ነዳዲ ያመጽእ ደዌ ዘይቀትል።,The World Health Organization (WHO) concludes that diesel exhaust causes cancer. +የ 30 ዓመቷ ሴት በለንደን ማራቶን በመሮጥ ላይ ሳለች ወድቃ ህይወቷ አለፈ።,ብዕሲት ዘሰላሳ ክረምታ ሀለፈት ወዲቃ እንዘ ትረውፅ በለንደን ማራቶን።,A 30-year-old woman collapses and dies while running in the London Marathon. +ገና ያላለቀው ዋን ወርልድ ንግድ ማእከል የኢምፓየር ስቴት ህንፃን በመብለጥ በኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ረጅሙ ሕንፃ ሆኗል።,አዲ ዘኢሀልቀ ማዕከለ ዓለመ አሐዱ ነጊድ በተልእሎ ሕንፃ ኢምፓየር ስቴት ኮነ ነዊህ ህንፃ በውስተኒዮርክ።,"The as of yet unfinished One World Trade Center becomes the tallest building in New York City, overtaking the Empire State Building." +የደቡብ ኮሪያ ነጋዴዎች ከ ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የሚመጡ የስጋ ውጤቶችን የላሞች በሽታ ሪፖርት በመደረጉ የተነሳ መሸጥ አቆሙ።,"ነጋድያነ ደቡብ ኮሪያ ዘይመጽኡ ባሶረ ላይም እምአሜሪካ ዘዩናይት ስቴትስ +አቀሙ ሰይጠ በዘተነግረ ደዌሁ።",South Korean retailers cease selling beef from the United States after a case of mad cow disease is reported. +የቼክ ሪፑብሊኩ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፒተር ኔካስ በተከሰተው የሙስና ቅሌት ምክንያት ከስልጣናቸው ለመነሳት ጥያቄ አቀረቡ።,ንጉሠ ቼክ ዘሪፐብሊክ ፒተር ኔካስ በምክንያተ ሙስና ዘተከስተ አቅረበ ጥያቄ ለተንስኦ እምስልጣኑ።,"The Prime Minister of the Czech Republic, Petr Nečas, submits his resignation following a corruption scandal." +ቪስዋናንታን አናንድ ቦሪስ ጌልፈንድን በማሸነፍ ለተከታታይ ለአራተኛ ጊዜ የአለም የቼዝ ሻምፒዮና አሸነፈ ፣ በአጠቃላይም አምስት ግዜ አሸንፏል።,ቪስዋንታን አናንድ ተሠርገወ በመዊአ ቦሪስ ጌልፈንድ በበጊዜሁ ለአርባእቱ ጊዜ ዘዓለም ቼዝ ዘሻምፒዮና።,"Viswanathan Anand defeats Boris Gelfand to win the World Chess Championship for the fourth consecutive time, and the fifth time overall." +የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ የተመሳሳይ ፆታ ጋብቻዎችን እንደሚደግፉ ገለፁ።,መኮንነ አሜሪካ ባራክ ኦቫማ ከስተ እምከመ ይደግፍ ወፈቀደ ግብረ ሰዶም ።,United States President Barack Obama officially states that he supports the right for same-sex partners to marry. +በቱርክ ከአማሲያ እስር ቤት ሰባት እስረኞች ጥቅምት 5 “ማብቂያው የማይታወቅ እና የማይቀለበስ” የረሃብ አድማ መጀመራቸውን እና ጤናቸው ከፍተኛ አደጋ ላይ መሆኑን ተናግረዋል።,እምቤተ ሞቅህ ዘአማሲያ ሰብአቱ ሙቁኃን አመአምስቱ ለጥቅምት ዘፍፃሜሁ ኢተአምረ ወዘኢይፀራ አህብሮ ረሀብ ወጢኖቶሙ ወጥኢና እሉ ከመኮነ ላዕለ ድቀት ከዊኖቶ ተናገሩ።,"Seven prisoners from Amasya Prison in Turkey say that they began ""indefinite and irreversible"" hunger strikes on October 5, and their health is at serious risk." +በአፍጋኒስታን የታሊባን ወታደሮች በካቡል ውስጥ ሆቴል በመውረር እንግዶችን ሲገድሉ አንዳንድ ታጋቾችን ደግሞ ይዘዋል።,በአፍጋኒስታን ሰገራተ ታሊባን በውስተ ምግበ ቤተ ካቡል በሀቅሎ እንዘይቀትሉ አናግደ አሐደ አሐደ ተአሳርን ተእህዙ።,"In Afghanistan, Taliban soldiers invade a hotel in Kabul, kill guests, and hold some hostages." +በካናዳ ኪዩቤክ አውራጃ ውስጥ ከሙቀት ጋር ተያይዞ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 70 ከፍ ብሏል ፣ ከእነዚህ ውስጥ 34ቱ በሞንትሪያል ውስጥ ተከስቷል።,በውስተ ካናዳ አድያመ ኪዩቤክ በምክንያተ ዋዕይ ኍልቈ ዘሞቱ ሰብእ ኀበ ሰብዓ ዐብየ።ወእም ውስተ እሉ ሠላሳ ወአርባዕቱ በውስተ ሞንትሪያል ተከሥተ።,"The heat-related death toll in the Canadian province of Quebec rises to 70, with 34 of those occurring in Montreal." +"ሳንባ በኦኪናዋ እና በካጎሺማ አውራጃዎች በመከሰቱ 85,000 አባወራዎች የሃይል አቅርቦት ሲያጡ 4 ሰዎች ላይ ደግሞ ጉዳት ደርሷል።",ደዌ አስተንፍሶ አካል በዘተከስተ በኦኪናዋ ወበካጎሺማ አውራድ 85000 መፀብሃን እንዘየኃጥኡ አቅርቦተ ወበፅሐ መንሱት ላዕለ አርባእቱ።,"Four people are injured and 85,000 households lose power as Sanba moves across Okinawa and Kagoshima Prefectures." +የቨርጂኒያ ዩንቨርስቲ በወሩ መጀመሪያ መደበኛ ባልሆነ መልኩ ከምርጫ ውጪ የሆኑትን ፕሬዜዳንት ቴሬሳ ሱሊቫንን ዳግም ወደቦታቸው መለሰ።,ጉባኤ ቨርጂኒያ በቅድመወርሁ ዘኢንበለፈቃድ ወህግ ሜጠ ኀበ መካኑ ገዛኢ ቴሬሳ ዘኮነ ውጹአ ህርየት።,The University of Virginia reinstates President Teresa Sullivan after she was ousted without a formal vote earlier this month. +ኮሎምቢያ በኔቫዶ ዴል ሩዝ እሳተ ገሞራ አቅራቢያ ያሉ ከተሞችን ሊፈጠር ከሚችል የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ስጋት የተነሳ ነዋሪዎችን ከከተሞቹ አስወጥታለች።›,ኮሎምቢያ አውፅአት ህዝባ እምፍርሃቸ እሳተ ገሞራ ወበኔባዶ ዴል ዘአቅረበ ትእይንታት።,Colombia evacuates towns near the Nevado del Ruiz volcano over concerns about a possible eruption. +ቤቲ ጂ በ2019 በኦስሎ በተካሄደው የኖቤል የሰላም ሽልማት ስነስርአት ላይ የያምሉ ሞላን “ሲን ጃላዳ” እና ‘ሀገሬ’ አሳይታለች።,ቤቲ ጂ በዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወተስዓቱ በውስተ ኦስሎ በላዕለ ዘተገብሮሁ ሥነ ሥርዓት ዘሥርጋዌ ኖቤል ዘሰላም ለዘያምሉ ሞላ ሲን ጃላዳ ወሀገሬ አርአየት።,Betty G also performed Yamlu Mola’s “Sin Jaalada” and ‘Hagere’ at the 2019 Nobel Peace Prize Ceremony in Oslo. +ግላኮስሚትክላይን በአሜሪካ ታሪክ ውስጥ ትልቁን የጤና ጥበቃ ማጭበርበር ጉዳይ በ 3 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ፈቷል።,ግላስቲስቲኮሚላይን ፈትሐ ዘቀሲጠ አቃቤ ጥኢና አቢይ በ3 አእላፈ አእላፋት ።,GlaxoSmithKline settles the largest healthcare fraud case in US history for $3 billion dollars. +አውስትራሊያ እና ደቡብ ኮሪያ ነፃ የንግድ ግንኙነት ስምምነትን በስኬታማ መልኪ ፈፅመዋል።,አውስትራሊያ ወደቡብ ኮሪያ አግአዜ ዘኮነ ተራክቦ ነጊድ ፈፀሙ ዘተሰነአእዎ በመዊእ ።,Australia and South Korea successfully negotiate a free trade agreement. +በዓለም ዙሪያ ከ 40 ሚሊዮን በላይ መጻሕፍትን የሸጠው ጸሐፊ ሜቭ ቢንቺ ድንገተኛ ሞት በአየርላንድ ቴሌቪዥን በቪንሰንት ብሮን ተገለጸ።,በኡደተ ዓለም ዘሴጠ 40 ምእት አእላፈ መጻሕፍተ ጸሐፊ ሜቭ ቢንች ተከስተ ከመ ሞተ በዘግብት ሞት በቴሌቭዥን ዘአየርላንድ በቪንሰንት።,"The sudden death of writer Maeve Binchy, who sold more than 40 million books worldwide, is announced on Irish television by Vincent Browne." +በጉቦ እና በሙስና በተጠረጠሩበት ምርመራ በርካታ ታዋቂ የቱርክ ነጋዴዎች እና የሶስት የካቢኔ ሚኒስትሮች ልጆች በእስር ላይ ውለዋል።,በሀተታ ዘተአዘቡ ቀሲጥ ወሙስና ብዙኃን ተአእማርያን ነጋድያነ ቱርክ ወመኳንንተ ካቢኔ ሰለስቱ ውሉድ ወአሉ በላዕለ ተአስሮ።,Several prominent Turkish businessmen and the sons of three cabinet ministers are arrested as part of an investigation into alleged bribery and corruption. +የሜክሲኮ የፖሊስ መኮንኖች በደቡባዊ ጉሬሮ ግዛት ላይ በተሽከርካሪ ውስጥ በስቃይ መሞታቸውን የሚያመላክቱ አስራ ስድስት አስከሬኖችን አገኙ።,"መኳንን አቃቤ ሰላም ዘሜክሲኮ በሀገረ ጉሬሮ ዘደቡባዊ በውስተሰረገላ + በገጸኢር መዊቶቶሙ ዘያኤምረሩ ረከቡ አሰርተ ወስድስ በድናተ። ",Mexican police officers discover 16 corpses with signs of torture inside a vehicle in the southern state of Guerrero. +በኢትዮጵያ ውስጥ ታዋቂው ድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ መገደሉን ተከትሎ በተፈጠረ አለመረጋጋት ከ80 በላይ ሰዎች ተገድለዋል።,በውስተ ኢትዮጵያ ተአእማሪሁ ድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ተሊወ ቅትለት በዘተፈጥረ ሁከት ተቀትሉ ዘይበዝሑ እምላዕለ80።,"The 34-year-old had emerged as a powerful political voice of the Oromo ethnic group, and had made many enemies during his musical career." +በዋሽንግተን ዲሲው የብሄራዊ እንስሳት ጥበቃ ውስጥ የምትገኘው ሜ ዚያንግ የተባለቸው ግዙፍ ፓንዳ በሰው ሰራሽ እርባታ በመታገዝ ለሁለተኛ ጊዜ ግልገል ፓንዳ ተገላግላለች።,"በውስተ አቂበ እንስሳ ብሄራዊ ዘዋሽንግተን ዲሲ + +ሜ ዘያንግ ዘተብህለት አቢይ ፓንዳ በዘሰብ ሰራኢ አርብሆ በረዲእ ወለደት ለክልኤ ጊዜ ህፃነ ፓንዳ።","Mei Xiang, the Washington, D.C. National Zoo's adult female giant panda, gives birth to a cub, her second there, via artificial insemination." +ከሶስት ሰዎች የተዋቀረው ቡድን ከአራት ወራት ቆይታ በ|ላ በአለም አቀፉ የጠፈር ጣቢያ ላይ ደረሰ።,እምነሰለስቱ ሰብእ ዘተመሥረተ ማህበር እምድኅረ አርባእቱ አውራህ በፅሐ ላዕለ መካነ ጠፈረ ዓለም ዘኩሉ።,A three-man crew lands safely after four months in the International Space Station. +ሳይንቲስቶች ኖት 202(NOTT-202) የተባለ አዲስ የኬሚካል ንጥረ ነገር በመፍጠር ካርቦን ዳይ ኦክሳይድን መጦ ማስቀረት ይቻላል ሲሉ ገለፁ።,ሀታትያን (scientists )ኖት 202 ዘተሰምየ ንዋየነገር ዘኬሜካል በፈጢር ይትከሃል በውሂጠ ካርቦንዳይኦክሳይድ እንዘይብሉ ከሰቱ።,"Scientists announce creation of a new chemical compound, NOTT-202, capable of selectively absorbing carbon dioxide." +የዓለም ጤና ድርጅት ከሳውዲ አረቢያ የተነሳው የኖቭል ኮሮናቫይረስ በጣም ተላላፊ አይደለም ብሏል።,ጥኢና ዓለም ማህበር ኮሮናባይረስ ዘተንስአ እምአረቢያ ይቤ አኮ ዘይትሃለፍ።,The World Health Organization says the novel coronavirus that originated from Saudi Arabia is not highly contagious. +በጣሊያን ቱሪን ካሴሌ አየር መንገድ አንድ ግለሰብ ፐይለት ነኝ በሚል የማስመሰል ወንጀል በመስራቱ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ።,"በውስተ ጣሊያን በፍኖተ አየር ካሴሌ አሐዱ ብእሲ በዘይቤ ከመዘያሰርር መንኮራኩረ በህሳዌ በዘገብረ +ሀጉል ወአለ በእደሰገራት ወሞቅህ።",Police in Italy arrest a man at Turin Caselle Airport on charges of impersonating a pilot. +በሴኔጋል እና በአይቮሪ ኮስት መካከል የሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ በዳካር በስታዴ ሊዮፖልድ ሴንጎር ሁከት በመነሳቱ ተትቷል።,በማዕከለአይቬሪኮስት ወበሴኔጋል ዘይትገበር ተውኔተ ተባድሮ ፅውአ አፍሪካ በዳካር በስታዴ ሊዮፖልድ ተርፈ በዘተንሥአ ሴንጎር።,An Africa Cup of Nations qualification match between Senegal and Ivory Coast is abandoned due to rioting at the Stade Leopold Senghor in Dakar. +በአስር ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሂንዱዎች በህንድ በምተገኘው አላህአባድ ከተማ በማሃ ኩምብ ፌስቲቫል አከባበር ላይ በጋንጀስ ወንዝ ውስጥ ታጠቡ።,በአሰርቱ ምእት አእላፍ ዘይትኌለቁ ሂንዱዋን በዘትትረከበ ህንደ አላህአባድ ትእይንት በበዓለ ማሃ ኩምብ ላዕለ አክብሮ ተሐፅቡ ውስተማየጋንጀስ።,Tens of millions of Hindus bathe in the Ganges River in the Indian city of Allahabad during the Maha Kumbh Mela festival. +በ2015 በሆንግ ኮንግ ውስጥ ከነበሩ እና ከጠፉ አምስት የመፅሃፍ ሻጮች አንዱ እንዳለው በህገ ወጥ ንግድ ውስጥ ተሳትፌያለው በሚል እንዲናዘዝ ከቻይና ወኪል አካላት ጫና እንደደረሰበት ተናገረ።,በዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወኀምስቱ በውስተ ሆንግ ኮንግ እምዘኮኑ ወዘማሰኑ ኀምስቱ ሰያጥያነ መጻሕፍት አሐዱ በከመ ይቤሎሁ ዘእንበለ ፈቃድ በዘይትገበር ንግድ ተሳተፍኩ ብሂሎ ከመ ይትናዘዝ እምነ አካላተ ወኪል ዘቻይና አገብሮት በከመ በጽሐ ቦቱ ተናገረ።,"One of five Hong Kong booksellers who disappeared in 2015 says he was forced by Chinese agents into a confession of ""illegal trading""." +በእንግሊዝ መንግስት ለአለም አቀፍ እድገት ፀሃፊ የሆኑት ጀስቲን ግሪኒን እንግሊዝ ለህንድ የምታደርገውን የገንዘብ ድጋፍ በ2015 እንደምታቆም አስታወቁ።,በመንግሥተ እንግሊዝ ለልህቀተዓለም ዘኮኑ ጀስቲን ግሪኒን እንግሊዝ ዘትገብሮ ለህንድ ረዲአ ብሩር አስተአመረ እምከመታቀውም በ2015።,The UK's Secretary of State for International Development Justine Greening confirms Britain will cease giving financial aid to India by 2015. +እንደ አለም የጤና ድርጅት ጥናት መሰረት በሁለተኛ ደረጃ አጫሽነት የተነሳ በአመት የ600000 ሰዎች ህይወት ለህልፈት ይዳረጋል።,በከመ መሠረተ ጥኢና ዓለም ማህበር በካልአይ አቅም አጠይሶ ዘተንስአ በዓመት ለህልፈት ይትሜጦ 6ቱ ምዕት ሽህ ሰብእ።,"A World Health Organization study estimates that 600,000 deaths a year are attributable to second hand smoking." +በማንቸስተር ዩናይትድ ታሪክ ውስጥ ስኬታማው አሰልጣኝ የሆነው የሰር አሌክስ ፈርጉሰን በነሃስ የተሰራው ሃውልት ኦልድ ትራፎርድ ደጃፍ ላይ ተመረቀ።,በውስተ መዝገበ ማንችስተር ዩናይትድ በዓለ በዙህ ስርዋት ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ዘተገብረ ተዝካረ ስሙ ተባረከ ላዕለ ሆኅተ ኦልድትራፎርድ ።,"A bronze statue of Sir Alex Ferguson, a most successful manager in Manchester United’s history, was unveiled outside Old Trafford." +ግን እያንዳንዱ ሰኞ ከበፊቱ ካለው የተለየ ነው።,ባሕቱ ለለአሐዱ ሰኑይ እምቅድሜሁ እምዘሀሎሁ ዘተሌለየ ውእቱ።,But each Monday is unlike the one before it. +የህንድ ፖሊስ በታህሳስ 16 2012 በዴልሂ ከተማ በአውቶቢስ ውስጥ በቡድን በተደፈረችው የ23 አመቷ ወጣት የግድያ ወንጀል አምስት ወንዶች ላይ ክስ አቀረበ።,ሰገረ ህንድ አመ16ቱ ለታህሣሥ 2012 በትእይንተ ዴልሂ በውስተ ሰረገላ በሁባሬ በዘተወስበት እንተ23 ዓመታ እንስት ዘኃጉለ ቀትል ዘመንሱት።,"Police in India charge five men with the murder of a 23-year-old woman who was gang-raped on a bus in Delhi on December 16, 2012." +ኤሲ ሚላን ከማንቸስተር ሲቲ ኤፍ.ሲ ጋር ጣሊያናዊውን አጥቂ ማሪዮ ባሎቴሊን ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደርሰናል ብሏል።,ኤሲ ሚላን ይቤ ተሰነአውነ ምስለ ማንቸስተር ሲቲ ለገዚአ ማሪዮ ባሎቶሊ ዘጣሊያን።,A.C. Milan says it has reached an agreement with Manchester City F.C. to sign Italian striker Mario Balotelli. +የናሳ አሳሸ መንኩራኩር በምድር ላይ ውሃ በጠጣር ነገሮች ላይ ሲዘዋወር የምናየው አይነት የምናየው አይነት የካልሺየም ማእድንን በማርስ ላይም እንዳገኘ መረጃ ላከ።,ሐሳሴ ትእምርት ዘመንኮራኩር ዘንሬእዮ በላዕለ ምድር እንዘ የአውድ በቁኤተ ካልሲየም ተናገረ ወበማርስ ከመረከበ።,NASA’s Curiosity rover finds calcium deposits on Mars similar to those seen on Earth when water circulates in cracks and rock fractures. +የቤጂንግ የአየር ብክለት ለሰው ልጅ ጤና አደገኛ ነው ከሚባል ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደረሰ።,ዘተበትከ አየረ ቤጅንግ በፅሐ ላዕለ ሉአለሁ ለሰብአ ዓለም ዘቀታሊ።,Beijing's air pollution reaches levels judged as hazardous to human health. +እንደሚታወሰው የኢትዮጵያ ቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ ቡድን ውድድሩን ያጠናቀቀው አንድ የወርቅ ሜዳሊያ ጨምሮ 4 ሜዳሊያዎችን በማግኘት ነው።,በከመ ይትአመር ዘዕሥራ ምእት ወዕሥራ ኅብረተ ኦሎምፒክ ዘቶኪዮ ኢትዮጵያ ተዓርዮቶ ዘፈጸሞሁ አሐደ ሥርጋዌ ወርቅ አርባዕተ ሥርጋዌያተ ረኪቦ ውእቱ።,It is to be recalled that Ethiopian Tokyo 2020 Olympics team had finished the competition with 4 medals including one gold medal. +በተባበሩት መንግስታት በትጥቅ ማስፈታት ጉዳይ ላይ በተደረገው ኮንፍረንስ ሰሜን ኮሪያ ደቡብ ኮሪያን ለመጨረሻ ጊዜ አጠፋሻለው ስትል ዛተች።,በዘኀብሩ መንግስታት በአፍትሆ ቅናት በዘተገበረ ጉባኤ ሰሜን ኮሪያ አጠፍአኪ እንዘትብል ጸአለት ለደቡብ ኮሪያ ።,"North Korea threatens the ""final destruction"" of South Korea during a United Nations conference on disarmament." +በሞተር ውድድር፤ ዳኒካ ፓተሪክ በናስካር ስፕሪነት ካፕ ሲሪየሥ በዳይቶና 500 ውድድር ላይ በማሸነፏ የመጀመሪያዋ እስንስት ሆነች።,ዳኒካ ፓተሪክ ኮነት ዠቀዳሚት እንስተ በናስካር ስፕሪት ካፕ በተባድሮ ዘንኡስ ሰረገላ ላዕለ አምስቱ ምዕት በተቢድሮታደ,"In motorsport, Danica Patrick becomes the first woman to win pole position at the Daytona 500 and the NASCAR Sprint Cup Series." +በአሜሪካ ለ20 አመታት በስደት የቆየው ኤዲ ማሀር በእንግሊዝ ሰፎልክ የደህንነት ሰራተኞችን መኪና በመስረቁ ለአምስት አመት የሞቆይ የእስር ፍርድ ተፈረደበት።,ለዓሐታተ እስራ ዘፀንአ በተሰዶ ኤዲ ማሀው ውስተ እንግሊዝ ተፈትሐ ቦቱ በዘሰረቀ ሰረገላ ገባርያነ ዳህና።,"Eddie Maher, who spent almost 20 years as a fugitive in the United States, is jailed for five years for stealing a security van containing £1.2m in Suffolk, England." +የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ለሰሞኑን የሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ሙከራዋ ላይ አዲስ ማዕቀቦችን በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።,ዘኀብሩ መንግስታት ቤተምክረ ዛህን አፅደቁ ለሰሙኑ ዘሰሜን ኮሪያ ላዕለ ሐዲሰ ማዕቀበ።,The United Nations Security Council approves unanimously new sanctions against North Korea for its recent nuclear test. +ከማራቶን ቦምብ አደጋ በ|ላ የአሜሪካው ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በቦስተን ከተማ ጉብኝት አደረጉ።,እምድኅረ መቅሰፍተ ቀታሊ ዘማራቶን መኮንነ አሜሪካ ባራክ ኦባማ ገብረ ህዌጼ በትእይንተ ቦስተን ።,U.S. President Barack Obama visits the city of Boston in the wake of the recent marathon bombings. +በሌላ በኩል በሰሜን ሱዳን፣ በምስራቅና ሰሜን ኬንያ፣ በምዕራብ እና ደቡብ ታንዛኒያ ደረቅ የአየር ሁኔታ ይጠበቃል።,በካልዕ ፍኖት በሰሜናዊ ሱዳን በኬንያ ዘምሥራቅ ወሰሜን ወበምዕራብ ወደቡብ ዘታንዛኒያ ይቡስ ከዊኖተ አየር ይትዐቀብ።,"On the other hand, dry conditions are expected in northern Sudan, eastern and northern Kenya, western and southern Tanzania." +አዲስ ጥናት እንደሚያመለክተው ኮሌስትሮልን የሚቀንሱ መድኃኒቶች የእይታ መቀነስ ችግርንም ሊከላከሉ ይችላሉ።,ከመ ሀተታሁ ያኤምር ዘያንእሱ ኮሌስትሮል መድኃኒታት ይረድኡሂ ለዐይነ ድካም ዘርዕይ።,A new study suggests that common cholesterol reducing drugs may also prevent macular degeneration. +የሱኒል ትሪፓቲ ሬሳ ለሳምንታት ከጠፋ በ|ላ በፕሮቪደንስ ወንዝ ውስጥ ተገኘ።,በድነ ትሪፓቲ ሱኒል ተረክበ እምድህረ ጠፍአ ውስተ ባህረ ፕሮቪደንስ።,"After being missing for over a week, the body of Sunil Tripathi is found in the Providence River." +አንድ ጥናት እንደሚያመላክተው የውስጥ ልብስ ከሚያደርጉ ወንዶች ይበልጥ ባህላዊ ቀሚስ የሚያደረጉ እና የውስጥ ልብስ የማያደርጉ ወንዶች ከፍተኛ የዘር(ነባዘር) መጠን አላቸው።,አሀዱ ሀተታ ከመያኤምሮ እምዘይለብሱ እደው ዘውስጥ ልብስ ዘኢይለብሱ ዘውስጥ ልብሰ ሀለወሙ መጠነ ብዙህ ዘርአ ብዕሲ።,A study finds that men who wear kilts and no underwear have higher sperm counts than men who sport underwear. +በቴኒስ ቬነስ ዊሊያምስ ከ 2001 ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በፈረንሣይ ኦፕን የመጀመሪያ ዙር ተሸነፈች።,እም2001 ወጢኖ ዊሊያምስ በቴኒስ ቬነስ ለቀዳሚ ጊዜ ተሙአት ኦፕን በፈረንሳይ ።,"In tennis, Venus Williams loses in the first round of the French Open for the first time since 2001." +የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ፍራንሷ ኦሎንድ ለኬሚካል ጥቃቱ ተጠያቂ የሆኑትን ፈረንሣይ ለመቅጣት ዝግጁ ናት ብለዋል።,መኮንነ ፈረንሳይ ፍራንሷ ኦሎንድ ለህምዘ ቀታሊሁ ዘኮኑ ተአሳርያነ ወህሱሳነ ፈረንሣይ ድሉት ይእቲ ይቤ።,"French President François Hollande says France is ""ready to punish"" those responsible for the chemical attacks." +ጣሊያን የመጀመሪያውን የኖቭል ኮሮና ቫይረስ ታማሚ አስታወቀች።,ጣሊያን አስተአመረት ዘቀዳሚ ህሙመ ኮሮና ቫይረስ ዘኖቬል።,Italy announces its first case of novel coronavirus. +የታሊባን ታጣቂዎች በምስራቃዊ አፍጋኒስታን በካምዴሽ ወረዳ ሁ��ት ኬላዎች ላይ በፈፀሙት ጥቃት አራት የአፍጋን ፖሊሶችን ገደሉ።,ሰገራተ ታሊባን ቀተሉ አርባእተ አቃብያነ ሰላም ዘአፍጋን በዘፈፀሙ በካምዴሽ አፍጋኒስታን ዘምስራቅ።,Taliban insurgents attack two checkpoints in the Kamdesh District in eastern Afghanistan killing four Afghan police officers +የዴንስ ኦብሬይን የቅርብ የስራ ባልደረባ የሆነው ሌስሊ በክሊ ለ ኢንዲፔንደንት ኒውስ እና ሚዲያ ሊቀ-መንበር በመሆን ተመረጠ።,ዘዴንስ ኦብሬን ዘኮነ ቅሩበ ግብረ ቢፅ ሌስሊ በክሊ ለዘኢተፀዋኔ ዜና ተኀርየ በከዊነ መራሄ ሚዲያ ።,"Leslie Buckley, a close associate of Denis O'Brien, is elected chairman of Independent News & Media." +የፍልስጤሙ የእስልምና አስተማሪ አቡ ቃታዳ ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት እንዳለው በመጠርጠሩ ከ እንግሊዝ ተባሮ በጆርዳን ሽብር ክስ ተመሰረተበት።,መምህረ ፍልስጤም ተንባል አቡ ቃዳታ በዘተአዘበ እይሄልዎ ተራክቦ ምስለ አልቃይዳ ተመሥረተ ቦቱ ስክየተ ቀታሊ ዘመንሱት ውጹአ እንግሊዝ ።,"Abu Qatada, a Palestinian Muslim cleric allegedly affiliated with al-Qaeda, is deported from the United Kingdom to Jordan to face charges of terrorism." +ታዋቂው የሩሲያ ተቃዋሚ አሌክስ ናቫልኒ ለመስከረሙ የሞስኮ ከተማ ከንቲባ ምርጫ ተመዘገበ።,ተአእማሪሁ ተቃዋሜ ሩሲያ ተመዝገበ ለዘመሥከረም መኮንነ ትእይንተ ሞስኮ ለህርየተ መስከረም ።,Prominent Russian opposition figure Alexei Navalny registers himself to stand in September's vote for Moscow mayor. +ከ 2010 በ|ላ የአውስትራሊያው ዶላር ከዩኤስ ዶላር ምንዛሪ ጋር ሲነፃፃር በጣም ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ደረሰ።,እምድኅረ2010ዘአውስትራሊያ ምናን እንዘይትአረይ ምስለዩኤስ ምናንበፅሐ ታይተ በኃይለ አቅሙ።,The Australian Dollar falls to its lowest level against the US Dollar since 2010. +ለብዙዎች አበባ ተስፋዬ አባት፣ መምህር፣ አስተማሪ፣ አዝናኝ እና የህብረተሰቡ በጎ ፈቃድ ጠባቂ ነበሩ ይላል ሳሙኤል ጌታቸው።,አቡነ ተስፋዬ አብ መምህር መሃሪ አስተፍሣሒ ወዐቃቤ ገቢረ ፈቃድ ዘኅብረተ ሰብእ ውእቱ ይቤ ሳሙኤል ጌታቸው።,"For many, Ababa Tesfaye was a father figure, a teacher, an educator, an entertainer and a patron of good will in society, writes Samuel Getachew." +የአሜሪካው ኦሎምፒክ ኮሚቴ የ2024 ኦሎምፒክ ውድድሮች ለማዘጋጀት ቦስተን ከተማን እንደመረጠ አስታወቀ።,ዘአሜሪካሁ ኅብረተ ኦሎምፒክ ዘዕሥራ ምእት ዕሥራ ወአርባዕቱ ተዓርዮተ ኦሎምፒክ ለአስተዳልዎ ለትእይንተ ቦስተን ኀርዮቶ አስተአመረ።,The US Olympic Committee chooses the city of Boston as the American bid city to host the 2024 Summer Olympics. +የኢራቅ ልዩ ኦፕሬሽን ሀይሎች ወደ ሞሱል ዳርቻ ገቡ።,ዘኢራቅ ሊሉያን ኀይላት ኀበ ጽንፈ ሞሱል አተዉ።,Iraqi Special Operations Forces have fought their way into the outskirts of Mosul. +"የኦክስፎርድ እንግሊዘኛ መዝገበ ቃላት ""marriage"" ወይም ጋብቻ በሚለው ቃል ስር ያለውን የቃል ፍቺ ""LGBT"" ማህበረሰብ እንዲያካትት አድርጎ እንደሚያስተካክል አረጋገጠ።","መዝገበ ቃላተ እንግሊዝ ዘኦክስፎርድ በስርወ ዘይብል ከብካብ(marriage ) +እምከመያስተጋብእ ማህበረሰበ ""LGBT"" ገቢሮ ከመያሰኒ አፅደቀ።","The Oxford English Dictionary confirms that it will change the definition of the word ""marriage"" to include the LGBT community." +በደቡባዊ ጣሊያን ፖዙሊ ከተማ አቅራቢያ ለ 38 ቱ የእሁድ አውቶቡስ አደጋ ተጠቂዎች የጅምላ ቀብር ተፈጸመ።,በትእይንተ ፖሊዙ ዘደቡበ ጣሊያን አቅራብ ተፈፀመ ተቀብሮ ሙታን ግብት ዘእሁድ 38ቱ ሰብእ ።,A mass funeral is held near the southern Italian town of Pozzuoli for the 38 victims of Sunday's bus crash. +በሲይርን ሊቢያ የሚገኙ የሪል ስቴት ባለሞያዎች በዩኔስኮ የተመዘገበ የአለም ቅርስ መስህብ ላይ ጉዳት እንዳደረሱ ተዘገበ።,በዓለ ጥበበባት ዘአብያት እለይትረከቡ በሊቢያ ዘሲይርን ተዝግበ ላዕለ መስህበ ዓለም ከመአብፅሑ ኃጉለ።,"Real estate developers are reported to have severely damaged the UNESCO world heritage site of Cyrene, Libya." +በአርጀንቲና ሮዛሪዮ ከተማ በአንድ አፓርትመንት የመኖሪያ ብሎክ ውስጥ የተከሰተ የጋዝ ፍንዳታ አምስት ሰዎችን ገድሎ አስራ ሁለት ሰዎች ላይ ጉዳት አድርሷል።,በትእይንተ አርጀንቲና ሮዛሪዮ ውስተ ህላዌ ብዙሃን ምኩራብ ዘተከስተ አህጉሎ ቀተለ አምስተ ወአብፅሐ ቁስለ ላእለ 2።,A gas explosion in an apartment block kills five people and injures a dozen in the Argentine city of Rosario. +በስዊዘርላንድ ሞንትቦቮን ከተማ አንድ አሜሪካዊ ቤተሰብን የጫነ የሞቀ አየር ፊኛ ተከስክሶ አንድ ሰው ሲገድል አራት ደግሞ ቆስለዋል።,"በስዊዘርላንድ ወበሞንትቮቭ +ትእይንት አሀዱ ዘአሜሪካ ተቀትሉ አርባእቱ።",A hot Air Balloon carrying an American family crashes killing one person and injures four in the Swiss town of Montbovon. +ውጤቶች እንደሚያሳዩት ከ50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት ሰርጂ ሶቤኒነ የሞስኮ ከንቲባ በመሆን ተመረጠ።,በከመያሬእዩ ፍሬያት እምነምእት እምላዕለሃምሳ ፍሬ በአምፅኦ ሰርጂ ሶቤኒነ ተኀርየ በከዊነ መራሂ ዘሞስኮ።,Results indicate that Sergei Sobyanin will be elected as Mayor of Moscow with over 50 per cent of the vote. +እነዚህ ፓርኮች መዋኛ ገንዳዎች፣ የቅርጫት ኳስ ሜዳዎች፣ አምፊቲያትሮች እና ካፌዎች እንዲኖራቸው ታስበው የተሰሩ መሆናቸውን ኤጀንሲው ገልጿል።,እሉ መካናተ ህዋፄ መዋንየ ማይ ወዘአፅፈሬዳ ተውኔት መርህባት ወትእይንተ አይን ወአብያተ ምግብ ከመየልወሙ በሀልዮ ዘተገብሩ ከዊኖቶሙ ከሰተ ተወካሊሁ።,"These parks are designed to have swimming pools, basketball courtyards, amphitheaters and cafes, according to the Agency." +ዲያና ንያድ የተባለች እንስት ለመጀመሪያ ጊዜ ከሻርክ መከላከያ ሳጥን ውጪ በመሆን ከኩባ ወደ ፍሎሪዳ ዋኘች።,እንስት ዘተሰምየት ዲያና ንያድ ዋነየት ለጊዜ ቀዳሚ በከዊን ውጽእተ ግልባቤ ዘእኩይ አሳ አንበሪ ኀበፍሎሪዳ እምነኩባ።,"Diana Nyad successfully completes a swim from Cuba to Florida, the first person to do so without a shark cage." +ኒጀል ኢቫንስ ከስምንት የወሲባዊ ጥቃቶች ጋር በተያያዘ ከእንግሊዝ ምክርቤት ወይም ሃውስ ኦፍ ኮመንስ ምክትል አፈጉባኤነታቸው ተነሱ።,ኒጀል ተንስአ እምነ እንግሊዝ ቤተ ምክር ወአፈ ጉባኤ እምግብሩ በምክንያተ አውስቦ ስምንቱ አንስትያ በመንሱት ።,Nigel Evans resigns as Deputy Speaker of the British House of Commons after being charged with eight sexual offences. +እ.ኤ.አ በሐምሌ ወር 2013 ዓ.ም የግብፅ ተቃውሞ እንዲነሳ የረዳው የታማሮድ መሰረታዊ እንቅስቃሴ መስራች ማህሙድ ባድር ከግድያ ሙከራ መትረፉ ተዘገበ።,በወርኃ ሀምሌ ከመኁልቆ ኢሮፕ 2013 ዘረድአ ከመይትነሰእ ተቃውሞ ግብ ተነግረ ከመተርፈ።,"Mahmoud Badr, the founder of the Tamarod grassroots movement that helped spark the July 2013 Egyptian protests, reportedly survives an assassination attempt." +የካሊፎርኒያ ስቴት የህግ ማውጫ ምክር ቤት አውቶማቲክ ሽጉጦች ሽያጭ ላይ እንዳይውሉ የሚያደርግ ሰርአት አስተላለፈ።,መስተሀድረ ካሊፎርንያ ስቴትስ አስተሀለፈ ስርአተ ዘህግ ከመኢይሰየጡ ብርታተ መንገኒቅ አውቶማቲክ ዘሙስና።,The legislature of the US state of California passes a bill banning new sales of semi-automatic rifles with removable magazines. +በአምስተርዳም የሚገኘው የቫነ ጎግህ ሙዝየም በሞንትማጆር ፀሃይ ስትጠልቅ የሚባል አዲስ የቪንሰንት ቫን ጎግህን ስእል እንዳገኘ ገለፀ።,በአምስተርዳም ዘይትረከብ ሙዝየመ ጎግህ ቫነ እንዘፀሐይ ተአርብ በሞንትመጆር ዘይትበሀል ሐዲስ ጎጉሃቪንሰንት ቫን ከመረከበ ከሰተ።,"The Van Gogh Museum in Amsterdam identifies a new Vincent Van Gogh painting, Sunset at Montmajour." +ስኮት ካርፔንተር የተባለውና የሜርኩሪ 7 የጠፈር ተመራማሪ እንዲሁም ሁለተኛው አለምን የተሸከረከረው አሜሪካ በ88 አመቱ ከዚህ አለም በስትሮክ ምክኒያት በሞት ተለየ።,ዘተሰምየ ስኮት ካርፔንተር ዘጠፈረ ሰብአቱ ሜርኩሪ ሀታቲ ወካእ ዘኦደ ዓለመ በምክንያተ ደዌ ስትሮክ አእረፈ እምዝ ዓለም ።,"Scott Carpenter, Mercury 7 astronaut and second American to orbit the earth, dies at 88 following complications from a stroke." +ሂውማን ራይትስ ዎች የኢራቁ እስላማዊ መንግስት እና ሌቫነት በ190 የመንግስት ደጋፊ መንደር ነዋሪዎች ግድያን እና አፈና ከሰሰ።,ሂውማን ራይትስ ሰከየ መንግሥተ ተንባለ ኢራቅ ወከዊነ ቀሲጦቱ ቀቲሎቶ በ190 ህልዋነ ዳቤረ መንግሥት ።,The Islamic State of Iraq and the Levant is accused by Human Rights Watch of killing at least 190 villagers in pro-government areas and kidnapping hundreds more. +በጎልፍ ታይገር ውድስ ሪከርድ በሆነ ለ11 ኛ ጊዜ የ ፒጂኤ ቱር የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተሰይሟል።,በጎልፍ ታይገር ተሰይመ ዘአመቱ ሰናይ ወብቁአ ፒጂኤ ቱር ለ11 ጌዘያት በዘኮነ አቢይ ስርጋዌደ,"In golf, Tiger Woods is named as the PGA Tour's Player of the Year for a record 11th time." +በጦርነት የተጎዳችው እና በሶሪያ በምትገኘው በዴር ኤዞር ከተማ የፖሊዮ ወረርሽኝ መጀመሩን የዓለም ጤና ድርጅት ዘግቧል።,በቀትል ዘቆስለት ወበሶሪያ ትትረከብ በዴር ኤዞር ትእይንት ደዌ ፖሊዮ ዘተወጥነ አስተአመረ ማህበረ ጥኢና ዓለም ።,"The World Health Organization reports that a polio outbreak has begun in the war-torn city of Deir Ezzor, Syria." +የቬንዚዌላ መንግስት ከኢኮኖሚያዊ አሻጥር ጋር በተያያዘ ሦስት የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን አባረረ።,መንግሥተ ቬንዚዌላ ምስለ አስህቶ ምናን ዘሀብት በዘተእህዘ ሰደደ ሰለስተ ዘአሜሪካ ትውክልታተ።,"The government of Venezuela expels three United States diplomats after accusing them of ""economic sabotage""." +ከአህጉሪቱ የተውጣጡ 11 የሰርከስ ቡድን አባላት በፌስቲቫሉ ላይ በመሳተፍ ስራዎቻቸውን አሳይተዋል።,እም አህጉራት ዘተዋጽኡ ዐሠርቱ ወአሐዱ አባላተ ኅብረተ ሰርከስ ላዕለ ፌስቲቫል በተሳትፎ ግብራቲሆሙ አርአዩ።,11 circus troupes from across the continent joined the festival to showcase their works. +27 ተሳፋሪዎችን እና ስድስት የበረራ ሰራተኞችን የያዘው የኤል.ኤ.ኤም የሞዛምቢክ አየር መንገድ በረራ 470 አውሮፕላን ናሚቢያ ውስጥ ጠፋ።,6ተ ገባርያነ ሱራሬ ዘነስአ ወ27 ዘተፅእኑ ሱራሬ ፍኖተ አየረ ሞዛንቢክ 470 ማሰነ ውስተ ናሚብያ።,LAM Mozambique Airlines Flight 470 carrying 27 passengers and six crew members disappears in Namibia. +ናሳ ማቨን( MAVEN) የተሰኘውን መንኩራኩር ወደ ማርስ ከባቢ አየር የሚደረገውን ጉዞ በስኬታማ መልኩ አስጀመረ።,ናሳ ማቨን ዘተሰምዬ መንኮራኩር ወጠነ ወአስተአመረ ዘይትገበር ኀበ አየረ ከባቢ ዘማርስ ።,NASA successfully launches its MAVEN space probe on a mission to study Mars' atmosphere. +የአሜሪካው ነጋዴ ጃኮብ ኦስትሬቸር ካለምንም ክስ ለሁለት አመት ከታስረበት ቦሊቪያ አመለጠ።,ነጋዴ አሜሪካ ጃኮብ ኦስትሬቸር ሶጠ ዘእንበለ ስክየት ለክሌኤ ዓመት እምዘተአስረ።,American businessman Jacob Ostreicher escapes Bolivia two years after being imprisoned without charge. +የደቡብ ኮሪያ ፍርድ ቤት ዩኒፋይድ ፕሮግረሲቭ ፓርቲ የሰሜን ኮርያ ደጋፊነት አቋም አለው በማለት እንዲፈርስ ወሰነ።,ዘደቡብ ኮሪያ ቤተ ብያኔ ፓርቲ ዘዩኒፋይድ ፕሮግሬሲቭ ሰዋቄ ሰሜን ኮሪያ ውእቱ በብሂል ከመ ይንሐል በየነ።,A South Korean court orders the dissolution of the Unified Progressive Party citing pro-North Korean stances. +በደቡብ ምስራቃዊ ሃድራማኡት ሁለት የአልቃይዳ አባል እንደሆኑ የተጠረጠሩ ሚሊሻዎች በአሜሪካ ሰው አልባ ድሮኖች ተገደሉ።,በምስራቀ ደቡብ ሃድራማኡት ተቀትሉ ክልኤቱ ሐራ ዘአምሩ አባላተ አልቃይዳ በድሮን ዘአልቦ ሰብእ።,Two suspected Al-Qaeda militants are killed in a U.S. drone strike in the southeastern province of Hadhramaut. +አሜሪካ በህንድ ስነጥበብ ዘራፊዎች ተወስዶባት የነበሩትን የ11ኛ እና 12ኛ ክፍለ ዘመን ሃውልቶችን ከህንድ መቅደሶች ላይ አስመለሰች።,አሜሪካ በዘተወስደ ባቲ በሀቃልያነ ስስነ ጥበብ በህንድ ዘነበሩ ሀውልተ 11ወ12 ክፍለ ዘመን አሜጠት እመቅደሳተ ህንድ።,The United States returns 11th-12th century sculptures stolen by art thieves from temples in India. +የካሊፎርኒያ ገዥ ጄሪ ብራውን የድርቅ አደጋን አውጀው የክልሉ ነዋሪዎች በፈቃደኝነት ውሃ እንዲቆጥቡ ጠይቀዋል።,ገዛኤ ካሊፎርንያ ጄሪ ብሪውን የብሰ ግብት ጸውኡ አመ ኮነ ጸውኡ ለህዝብ ከመኢያውህዙ በኀጉል።,California Governor Jerry Brown declares a drought emergency and asks residents of the state to voluntarily conserve water. +ተቃዋሚዎች ጠቅላይ ሚኒስተሩን ከስልጣን ላይ ለማውረድ የባንኮክ ማእከላዊ ከተማ በመዝጋት ከእንቅስቃሴ ውጪ እንዲሆን አደረጉ።,ተቃዋምያን ለአውርዱ ንጉሥ እመንበሩ በአፅዎ ማእከለ ባንኮክ ትእይንት ከመይኩን ውፁአ ሀዊር ገብሩ።,Protesters gather in Bangkok to shut down the city centre in an effort to bring down the government of Prime Minister of Thailand Yingluck Shinawatra. +በህንድ ውስጥ የመጀመሪያው 8.9 ኪ.ሜ የሙምባይ ባለ አንድ ሃዲድ የባቡር መስመር ተመረቀ።,ውስተ ህንድ ዘቀዳሚ 8.9 ምዕራፍ ዘሙምባይ ተባረከ በዓለ አሐዱ ሃዲድ።,"In India, the first 8.9 km of the Mumbai Monorail is inaugurated." +ጳጳስ ፍራንሲስ ልጆች ላይ ጥቃት በማድረስ የተጠረጠረን ሰው ሪፖርት ያላቀረቡትን የሮማ ካቶሊክ የካንሳስ ከተማ ቅዱስ የሴፍ ሃገረ ስብከት የሮበርት ፊንን ስንብት ተቀበሉ።,ጳጳስ ፍራንሲስ ላዕለ አዋልድ እኩየ ግብረ በገቢሮት ለዘተናፈቀ ሰብእ ጦማረ ለዘኢያቅረቡ በዘሮማ ካቶሊክ ትእይንተ ካንሳስ ሀገረ ስብከት ዘቅዱስ ዮሴፍ ለሠርሖተ ሮበርት ፊን ተወክፉ።,Pope Francis accepts the resignation of Robert Finn as bishop of the Roman Catholic Diocese of Kansas City–Saint Joseph for failing to report a suspected child abuser. +"ሆንግ ኮንግ የኤች 7 ኤን 9 የወፍ ጉንፋን ከዋናው ቻይና በሚገቡ ዶሮዎች ላይ በመገኘቱ 20,000 ዶሮዎች እንዲወገዱ አዛለች።",ሆንግኮንግ አዘዘት 7 ኤን 9 ኦፈ ህማመ አየር እማዕከለ ቻይና በዘይገብኡ ደዋርህ 20000 ከመ ይጥፍኡ።,"Hong Kong orders the destruction of 20,000 chickens after the H7N9 bird flu strain is found in chickens imported from mainland China." +የዩክሬን የፀጥታ ሃይሎች በኬይቭ ያሉ የተቃዋሚ ካምፖችን ማፍረስ ጀመሩ፤ ከፖሊሶች ጋር በነበረ ሰጣገባም ሁለት ሰልፈኞች እንደሞተ ተነግሯል።,ሐራ ዩክሬን ኃይላት ዘሰላም ወጠኑ ነሲተ ምፅላለት ዘኬቭ ወሞቱ ክልኤቱ ንፁሃን ።,"Ukrainian security forces start dismantling protest camps in Kiev with two protesters feared dead after clashes with police. ," +የቬኒዚዌላው ፕሬዚደንት ኒኮላስ ማዱሮ በመንግስታቸው ላይ መፈንቅለ መንግስት ሞክረዋል ብሚል ተቃዋሚ አክቲቪስቶችን አሰሩ።,መኮንነ ቬንዞላ ኒኮላስ ማዱሮ በዘተብህሊ ወጠኑ ገንጵሎ መንግሥቱ አሰረ ተቃዋምያኒሁ።,"Venezuelan President Nicolás Maduro arrests opposition activists in reaction to an ""attempted coup"" against his government." +ታይላንድ በአሜሪካው ዶናልድ ትረምፕ እና በሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ኮንግ ኡን መካከል ሊደረግ የታቀደውን ውይይት ለማድረግ ፍላጎቷን አሳየች።,ታይላንድ በማዕከለ ዶናልድ ትረምፕ ዘአሜሪካ ወመራሔ ሰሜን ኮሪያ ኪም ኮንግ ኡን ከመ ይትገበር ለዘተሐለዮሁ ተናብቦ ከመ ትግበር ፈቃዳ አርአየት።,Thailand expresses its interest in hosting the planned summit meeting between U.S. President Donald Trump and North Korean leader Kim Jong-un. +ልምዱ ወፈር/ቅርፅ ላላት/ሞላ ላለች ሴት ሊያበሳጭ ይችላል።,ዝ ልምድ ግዝፍተ አካል ለዘኮነት ብእሲት ዘኢያስተፌሥሕ ይከውን።,The experience can be irritating for the plus size/curvy/full-figured/voluptuous woman. +የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት መዝገብ ዘገባ ድምደማን ተከትሎ ቦትስዋና ከሰሜን ኮሪያ ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አቋርጣለች ።,ዘኀብሩ መንግሥታት ዘሰብአ ህላዌ ዘጊበ ተሊዎ ቦትስዋና ገዘመት ተራክቦ ሰላም ።,Botswana ends diplomatic relations with North Korea following a UN report on the latter's human rights record. +በምእራባዊ አውስትራሊያ 4.4 ቢሊዮን እድሜ ያለው ከምድር እምብርተ ውስጥ የወጣ ክሪስታል ተገኘ።,በምዕራብ ዘአውስትራሊያ ተረክበ ንዋየ ክሪስታል እንተእድሜሁ 4.4ምዕልፊተአእላፋት ውስተከርሰ ምድር።,A 4.4-billion-year-old crystal from Western Australia has been confirmed as the oldest fragment of Earth's crust. +በአውስትራሊያ እና በአውሮፓ ህብረት መካከል የተደረጋው የንግድ ስምምነት አውስትራሊያ በሻምፓኝ እና ፖርት ስያሜ ለገበያ የምታቀርባቸውን የወይን መጠጥ ምርቶች ለገበያ እናዳታቀርብ ያግዳታል።,በማዕከለ አውስትራሊያ ወበሕብረተ አውሮፓ ዘተገብረ ተሰነአእዎ ነጊድ ይከልኣ ለአውስትራሊያ ዘታቀርቦሙ ስታየ ወይን ለምስያጥ ከመኢታቅርብ።,A trade agreement between Australia and the European Union comes into effect stopping Australian wine being marketed using terms such as champagne and port. +የፕሮቴስት ፑሲ ርዮት ባንድ ሁለት አባላት በማክዶናልድ ውስጥ በግለሰቦች በደረሰባቸው ጥቃት ኬሚካል ቃጠሎ እነ የጭንቅላት ጉዳት ደረሰባቸው።,ርዮተ ፑርሲ ፕሮቴስት በከሀዱ ወክሌቱ ተለውት በዘበፅሆሙ ሰብእ መንሱተ ኬሚካል በፅሆሙ ኀጉለ ርዕስ።,Two members of the protest band Pussy Riot are left with chemical burns and head injuries after being attacked by a group of people in a McDonald's. +በላይቤሪያ 25000 የሚሆኑ ተማሪዎች የዩንቨርሲቲ መግቢየ ፈተናን ሳያልፉ ቀሩ።,በላይቤሪያ አርድእት ዘይከውኑ በኁልቆሙ 25000 ሙባአ ጉባኤ(ዩንበርሲቲ) ተርፉ እንዘኢይኀልፉ ።,"All 25,000 applicants to the University of Liberia fail their entrance exams." +በቺሊ የባሕር ጠረፍ 6.7 መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ የተነሳ ሲሆን ባለሥልጣናትም ለሀገሪቱ የባህር ዳርቻ የሱናሚ ቅድመ ጥንቃቄ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።,በፅንፈ ባህር ዘችሊ አድለቅልቆ መሬት ዘቦ መጠን 6.7 ወመኳንንትሂ ለሀገርዘፅንፈ ሱናሚ ወሀቡ ጥንቃቄ።,A 6.7 magnitude earthquake strikes off the coast of Chile with officials issuing precautionary tsunami warnings for the nation's coast. +የዩክሬን ጊዜያዊ ፕሬዚደንት ኦሌክሳንደር ቱርቺኖቭ የዩክሬን ወታደሮች ከ ክሬሚያ እንዲወጡ አዘዙ።,መኮንነ ጊዜ ዩክሬይን ኦሌክሳንደር ቱርቺኖቭ አዘዘ ከመይወፅኡ እምክሬምያ ሰገራት።,The interim President of Ukraine Olexander Turchynov orders Ukrainian forces to withdraw from Crimea. +በምእራብ አፍሪካ በኤቦላ በሽታ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 121 ደረሰ።,ኁልቆ ሰብእ ዘሞቱ በኢቮላ በምስራቅ አፍሪካ በፅሐ 121።,The death toll from the West Africa ebola outbreak reaches 121. +ልኡል ሙቅሪን ቢን አብዱላዚዝ አል ሳውድ በሳውዲ አረቢያ ዙፋን ላይ ለመቀመጥ ሁለተኛ ደረጃ ላይ እንደሆኑ ተረጋገጠ።,ልኡል ሙቅሪን ቢን አብዱላዚዝ ሳውድ በለዕለ መንበረ ሳውዲ አረቢያ ተአምረ ከመኮኑ 2ኤተ መካነ።,Prince Muqrin bin Abdulaziz Al Saud is confirmed as second-in-line to the Saudi Arabian throne. +የእንግሊዝ መንግስት በአውሮፓ የብሄራዊ የአናሳዎች ጥበቃ ካውንስል መሰረት የኮርኒሽ ሰዎች የአናሳ ሰዎች ቦታ እንደሚሰጣቸው አሳወቀ።,መንግሥተ እንግሊዝ በመሠረተ አቂበንኡሳን ካውንስል ዘብሄረ አውሮፓ ከመይትወሀቦሙ ለሰብአ ኮርኒሽ መካነ ንኡሳን።,The UK government announces that Cornish people will be granted minority status under Council of Europe rules for the protection of national minorities. +በሞዛምቢክ ቴቴ አውራጃ ላይ በጭነት ማጓጓዣ ኮንቴይነር ውስጥ 64 ሕገ -ወጥ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በአየር እጥረት መታፈን ሳቢያ ሲሞቱ፣ 14 በሕይወት ተገኝተዋል።,በላዕለ ደወለ ቴቴ ዘሞዛምቢክ በውስተ ሠረገላ ዘጽእነት ስሳ ወአርባዕቱ ኢትዮጵያውያን ፈላስያን በምክንያተ ኃጢአ አየር እንዘ ይመውቱ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ በሕይወት ተረክቡ።,"64 Ethiopian illegal immigrants are found dead and 14 alive inside a cargo container on a lorry in Tete Province, Mozambique, apparently having died of asphyxiation." +የእሁዱ ሄራልድ ጋዜጣ በሚመጣው የህዝበ ውሳኔ ላይ የአዎንታን ምርጫ እንደሚደግፍ ያስታወቀ አምስተኛው የስኮትላን ጋዜጣ ሆነ���,ጦማር ሄራልድ ዘእሁድ በዘይመጽእ ላ ዕለ ውሳኔ ህዝብ ኮነ ሐምሳየ ዘይፀን ሰናያተ ጦማረ ስኮትላድ።,The Sunday Herald becomes the first Scottish newspaper to declare its support for a Yes vote in the forthcoming referendum on Scottish independence. +ቱርኬስታን እስላማዊ ፓርቲ የተባለ ቡድን በቻይና ኤርምኪ ባቡር ጣቢያ ላይ ለተፈጸመው ጥቃት ኃላፊነቱን ይወስዳል።,ቱርኬስታን ዘተሰምየ ገባእተ ተንባል በሰረገላ ዘቻይና ኤርምኪ ለዘተፈፀመ አጥፍኦ ይወስድ ተጠይቆ።,A group named Turkestan Islamic Party claims the responsibility for the attack on Ürümqi Railway Station in China. +የመጀመሪያው የአሜሪካ የ መርስ ታማሚ ሙንስተር ፣ ኢንዲያና ውስጥ ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ተጉዞ የነበረ ሰው መሆኑን ሪፖርት ተደርጓል።,"ዘቀዳማዊ ዘአሜሪካወማርስ ሀማሚ ሙንስተር ውስተእንዲያነ +ኀበሳውዲ አራቢያ ሀዊሮ ዘነበረ ከመኮነ ዜና ተነግሬ።","The first U.S. case of MERS is reported in Munster, Indiana, of someone who travelled to Saudi Arabia." +በፓኪስታን ሻሂድ ቤናዚር አባድ አውራጃ 5.0 መጠን ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ምክንያት አንድ ሰው ሲሞት ሌሎች ሰባ ሰዎች ቆስሏል።,በሀገረ ፓኪስታንና ሻሂድ ቤናዚር 5.0 በዘቦ መጠን አድለቅልቆ መሬት እንዘ አሀዱ ይመውት ሰባሁ ቆስሉ።,"A 5.0 magnitude earthquake strikes Shaheed Benazir Abad District, Pakistan, killing 1 person and injuring another 70." +የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝ በምዕራብ አፍሪካ ከ 200 በላይ ሰዎችን እንደገደለ የዓለም ጤና ድርጅት ገለፀ።,ደዌ ኢቦላ ቫይረስ ዘመጻኢ ጥኢና ዓለም አመረ ከመቀተለ ዘየአብዩ እም200 ሰብአ።,The World Health Organisation estimates that an outbreak of the ebola virus has killed more than 200 people in West Africa. +ወደ አለም አቀፉ የህዋ ጣቢያ የድጋሚ አቅርቦት ተልእኮ ላይ የነበረው የስፔስ ኤክስ ድራገን መንኮራኩር ወደ ምደር ተመለሰ።,ኀበ ዓለመ ኩሉ ምኩራበ ህዋ ላዕለ ተልዕኮ ዘዳግም አቅርቦ ዘነበረ ተመይጠ ኀበ ምድር ድራገነ ኤክስ ስፔስ ።,The SpaceX Dragon capsule on a re-supply mission to the International Space Station returns to Earth. +የግብፁ ፕሬዚደንት አብደል ፈታህ ኤልሲሲ የመጀመሪያ የሆነውን የውጭ ሃገራት ጉብኝታቸውን በደህንነት ዙሪያ ለመወያየት ወደ አልጄሪያ አድርገዋል።,መኮንነ ግብፅ አልሲሲ አብዱል ፈታህ ዘቀዳሚ እንተኮነ በነገረ ዳህን ኡደት ሆረ ኀበ አልጀሪያ ለህዋፄ አንተ አፍአ ሀገራት ።,Egypt's president Abdel Fattah el-Sisi makes his first official visit abroad to Algeria where security was top of the agenda. +ስለዚህ፣ የእኔ ጥሩ ውጤት በአለም አቀፍ ውድድሮች እንድሳተፍ ረድቶኛል።,ወበእንተዝ ዘዚአየ ሰናይ እሴት ረድአኒ በዓለመ ኩሉ ከመእሳተፍ።,"So, my good performances helped me to participate in international competitions across the world." +ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለኢትዮጵያውያን ሴቶች ብቻ ሳይሆን በዓለም ዙሪያ ላሉ ሴቶች አርአያ ናቸው።,አራያ ይእቲ ሳህለወርቅ ዘውዴ አኮ ባህቱ ኢትዮጵያውያት አላ ለዘበዓለም ኡደት።,President Sahle-Work Zewde is a role model not only for Ethiopian women but women all around the world. +ፖሊስ ያካባቢውን ነዋሪዎች ማስወጣት ጋር በተያያዘ በባለቤትነት ግጭት ምክንያት በርካታ የሚሆኑ የኢስት ደሴት ነዋሪዎች ተጎድተዋል።,በዘተእህዘ ሐራ እንዘያወጽእ ዘአቅራበ ህልዋን ደሴተ ኢስት ተቅትሉ ብዙኃን በምክንያተ ጸብአ ከዊነ በዓለ ቤት።,Dozens of Easter Islanders are injured in conflict over ownership as riot police evict islanders from their ancestral home. +ዞማ ኢትዮጵያ ውስጥ ትኩረትን ወደ ባህላዊ አርክቴክቸር ለማምጣት የሚሞክር ዘላቂ ሙዚየም ነው።,ዞማ በውስተ ኢትዮጵያ ለብዎተ ኀበ አርክቴክቸር ዘባህላዊ ለአምጽኦ ዘይገብር ጸናሒ ሙዚየም ውእቱ።,Zoma is a sustainable museum that tries to bring the focus to traditional architecture in Ethiopia. +በወጣትነቴ እነዚህን ውድድሮች የመመልከት እድል አግኝቼ ነበር እናም በ2004 በአዲስ አበባ ክለቦች ሻምፒዮ�� ላይ ተሳትፌያለሁ።,በውርዝውናዬ እሎንተ ተባድሮ ረከብኩ ረእዮ ወበዝ ተሳተፍኩ በአዲስ አበባ ለዕለ መዊዎቱ።,"During my young age, I had a chance to watch these competitions and in 2004, I competed in the Addis Ababa club championships." +የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክርቤት በሊውቴንያ ጥያቄ መሰረት ዩክሬንን በሚመለከት አስቸኳይ ስብሰባ ያደርጋል።,ዘኀብሩ መንግሥታት ዘቤተ ምክሩ ዘጉጉኤ ጉባኤ ይገብር በመሠረተ ጠይቆ ሊውንቴንየ በነገረ ዩክሬን።,The United Nations Security Council will hold an emergency session on Ukraine at the request of Lithuania. +በአሶሴሽን ፉትቦል ሽልማት የሪያል ማድሪዱ ክሪስትያኖ ሮናልደ ከባየር ሙኒኮቹ ማኑኤል ኑየር እና ከአርየን ሮበን በመቅደም የዩኤፋ ምርጥ ተጫዋችን ሽልማት ወሰድ።,በአማህብሮ ተውኔተ እግር ስርጋዌ ዘሪያል ማድሪድ ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ወእምነ ባየርን ማኑኤል ኑየር ወ አራያን ሮበን በቀዲም ወሰደ በልቀተ ዩኤፋ ስርጋዌደ,"In association football, Cristiano Ronaldo of Real Madrid wins the UEFA Best Player in Europe Award ahead of Manuel Neuer and Arjen Robben of Bayern Munich." +የአማን አፈጣጠር በከተማው ውስጥ በጓደኞቹ እና በዘመዶቹ ሥራ በመፈለግ ልምድ ተነግሯል።,ተፈጥሮተ አማን በውስተ ትእይንቱ በአብያጹ ወበአዝማዲሁ በልምደ ኀሢሦተ ግብር ተነግረ።,Aman’s creation was informed by his friends’ and relatives’ job seeking experiences in the city. +የቀድሞው የኢራን ምክትል ፕሬዝዳንት ሞሃመድ ሬዛ ራሂሚ እ.ኤ.አ በ 2011ዓ.ም የንብረት ማጭበርበር ቅሌት በነበራቸው ሚና በእስራት ተቀጡ።,ዘቀዳሚ ካልአይ መራሄ ኢራን ሞሀመድ ሬዛ ራሂማ ተቀጽአ በሙቃሄ በዘፈፀመ ሙስና ኅጉለት ዘንብረት ከመኁልቆ ኢሮፕ።,"Mohammad Reza Rahimi, former Iranian vice president, is convicted to a prison term for his role in the 2011 embezzlement scandal." +የፊርማ ስነ ስርዓቱን ጠ/ሚ አብይ፣ የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫኪር፣ እና ሌሎች የጎረቤት ሀገራት መሪዎች ታድመዋል።,በሰነ ሥርዓት ዘፅሑፈ ትእምርት ተአደሙ አቢይ ወመኮንነ ሱዳን ሳልቫኪር ወዘተርፉ ሀገራተ ጎር።,"The signing ceremony was witnessed by PM Abiy, SalvaKiir, President of South Sudan and other Heads of States from neighboring countries." +ፋታህ እና ሃማስ በጋዛ ሰርጥ ላይ የተዋሃደ መንግሰት ለመፍጠር ተስማሙ።,ፋታህ ወሃማስ ተሰነአው በጋዛ ለፈጢር ዘተዋሃደ መንግሥተ።,Fatah and Hamas agree to form a unity government on the Gaza Strip. +"በኢቦላ ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ 2,900 በላይ መሆኑን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ።",ዘሞቱ ኁልቆ ሰብእ በኢቮላ ቫይረስ አስተአመረ ጥኢና ዓለም ከመየአቢ እም2900።,"The World Health Organisation says that the death toll from the Ebola virus is over 2,900." +የናሳ ማቨን( MAVEN) የተሰኘው መንኩራኩር ወደ ማርስ በስኬታማ መልኩ ደረሰ።,"መንኮራኩር ዘተሰምየ ዘናሳ ማቨን በፅሐ +ኀበ ናሳ በሰላም ወበፍስሐ።",NASA's MAVEN space probe successfully arrives in orbit over Mars. +በኢራን ያሉ ተቃዋሚዎች ራሳቸውን ባለመሸፈናቸው ምክንያት አራት ሴቶች ላይ ከደረሰ የአሲድ ጥቃት በ|ላ በደህንነት እና በፀጥታው ዘርፍ ከፍተኛ እና ተጨማሪ ርብርብ እንዲደረግ ጠየቁ።,በውስተ ኢራን በዘኢለብሱ ግልባ በአርባእቱ አንስትያ ድኅረ በፅኀ ኃጉል በአቃቤ ሰላም ተገብረ አድህኖ ።,Protesters in Iran call for increased security after four women are injured in acid attacks in Isfahan for allegedly not wearing veils. +የአልባኒያው ጠቅላይ ሚኒሰቴር የወንድማቸው የተለየ ድርጊት ቅሌት ውስጥ ከቷቸዋል።,ለንጉሠ አልባኒያ አግብኦ ኀበ ኅጉለት ዘተሌለየ ምግባረ ኀጉለ እኁሁ።,Albania's prime minister is embroiled in scandal after his brother is linked to the stunt. +የኢጣሊያ ባለሥልጣናት በሕገ-ወጥ የገንዘብ ምርመራ ውስጥ ከቫቲካን የባንክ ሂሳብ 23 ሚሊዮን ዩሮ፣ በግምት 30 ሚሊዮን የሚጠጋ የአሜሪካን ዶላር አግደዋል።,መራህያነ ኢጣልያ በውስተ ሀተታ ብሩር እምጦማረ ብሩ��� ቫቲካን 23 ምእት አእላፍ ዩሮ ወበአሜሪካ ዶላር ዘይፀወን 30ምእት አእላፍ አቀሙ።,Italian authorities seize 23 million euro (approximately US$30 million) from a Vatican bank account in a money laundering probe. +የስኮትላንድ ፓርላማ ኒኮላ ስቱጂኦን የመጀመሪያዋ የስኮትላንድ ሚኒስትር አድርጎ መረጠ።,ፓርላማ ዘስኮትላንድ ኀረየ ገቢሮ ዘቀዳሚ ስቱጁኦን መኮንነ ስኮትላንድ ።,The Scottish Parliament elects Nicola Sturgeon as the first female First Minister of Scotland. +በጓሬሮ ኢጉዋላ ውስጥ የ 43 ተማሪዎችን ጠለፋ አቀነባብረዋል ተብለው የተጠረጠሩትን ከንቲባን እንዲሁም ባለቤታቸውን ጨምሮ የሜክሲኮ ፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር አውሏል።,በውስተ ጓሬሮ አግዋላ አውአለ አቃቤ ሰላም በሙቃሔ ርዕሰ ከተማ ዘአማሰኑ 43 አርድእተ ምስለ መራቱ ።,"Mexican Federal Police arrest a mayor and his wife, the alleged masterminds of the kidnapping of 43 students in Iguala, Guerrero." +አውሎ ነፋስ ጎኒ ከፊሊፒንስ ወደ ታይዋን እና ወደ ኦኪናዋ ፣ ጃፓን ሲዘዋወር ሰባት ሰዎች ሲሞቱ ሁለት ሰዎች ጠፍተዋል።,ዐውሎ ነፋስ ዘጎኒ እምነ ፊሊፒንስ ኀበ ታይዋን ወኀበ ኢኮናዋ ጃፓን እንዘ ያንሦሡ ሰብዓቱ ሰብእ እንዘ ይመውቱ ወክልዔቱ ሰብእ ማሰኑ።,"Typhoon Goni leaves seven people dead and two people missing as it moves from the Philippines towards Taiwan and Okinawa, Japan." +"ህንድ ከ 100,000 በላይ ሰዎች አሁንም የማዳን እርዳታን በሚጠብቁበት የጃሙ እና ካሽሚር ግዛት ውስጥ ከባድ ዝናብ በመኖሩ ምክንያት የማዳን ሥራዎችን አስቆመች።"," +እለይበዝሁ እም1000ምእት ሰብእ +ወናሁ ረዲአ አድህኖ በዘየአቅቡ ውስተጃሙ ወካሽሚር በምክንያተ ከቢድ ዝናም አቀመት አድህኖ ግብራት።","India suspends rescue operations due to heavy rain in Jammu and Kashmir state where over 100,000 still await rescue." +ከየመን የፀጥታ ሃላፊዎች እና ከአካባቢው የህክምና ባለሞያዎች ከተገኘ መረጃ በኤደን አልማንሱራ አካባቢ በአልቃይዳ ላይ እየተወሰደ ባለ የአየር ድብደባ 17 ሚሊሺዎች እና 20 ንፁሃን ዜጎች ህይወት አለፏል።,እምነ ኃላፍያነ ዛኅን ዘየመን ወእም ገባርያነ ሕክምና ዘተረክበ ምርዳእ በመካነ ኤደን አልማንሱራ በላዕለ አልቃኤዳ እንዘ ይትወሰድ በዘቦ ዝብጠተ አየር ዐሠርቱ ወሰብዓቱ ገርዳልያን ወዘዕሥራ ሕይወተ ንጹሓን ሰብእ ኀለፈ።,"Aden unrest Airstrikes on the Al-Qaeda-held Al-Mansoura district in the port city of Aden, kill at least 17 militants and injure 20 civilians, according to local medics and a Yemeni security official." +በሰሜናዊ ጣልያን ከ1471 ጀምሮ በሃገሩ ታይቶ ያልታወቀ የፍልፈል ዝርያ በካሜራ ታየ።,በዘሰሜናዊ ጣልያን እም አመ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ ምእት ሰብዓ ወአሐዱ ዓመተ ምሕረት ወጢኖ በውስተ ሀገሩ ተርእዮ ዘኢይትአመር ዘርአ ፍልፈል በመቅረጸ ምስል ተርእየ።,"A beaver is seen in Northern Italy on camera, a species that has not been seen in the country since 1471." +በአፍሪካ ያለው የዝሆን ብዛት ከ2007 እስክ 2014 ባሉት አመታት ውስጥ በ30 በመቶ ቀንሷል።,በውስተ አፍሪካ ዘሀሎ ኍልቈ ነጌ እም ውስተ ዕሥራ ምእት ወሰብዓቱ እስከ ዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወአርባዕቱ በዘሀለዉ ዓመታት በሠላሳ እም ምእት ተትሕተ።,The population of African elephants have fallen by about 30% between 2007 and 2014. +በሲንጋፖር በዚካ ቫይረስ የተጠቁ ሰዎች 40 ደረሱ።,በውስተ ሲንጋፖር በቫይረሰ ዚካ ዘተእኅዙሰብእ አርብዓ በጽሑ።,The number of Zika virus infected in Singapore rises above 40. +በፊፋ ታሪክ የመጀመሪያው የሴቶች ውድድር የሆነው የ2016 ከ17 አመት በታች የሴቶች አለም ዋንጫ በመካከለኛ ምስራቅ ሃገር በሆነችው ጆርዳን ተጀመረ።,በዘመነ ፊፋ ዘቀዳማይ ተዓርዮተ አንስት ዘኮኖሁ ዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወስድስቱ እምታሕተ ዐሠርቱ ወሰብዓቱ ዓመት ዘአንስት ሥርጋዌ ዓለም በዘማዕከላዊት ሀገር ጆርዳን ተወጥነ።,"2016 FIFA U-17 Women's World Cup, the first ever FIFA women’s football tournament in the Middle East, kicks off in Jordan." +ሞ�� ፋራህ እና የዓለም ቴኒስ ቁጥር አንድ አንዲ መሪይ በኤልሳቤት ሁለተኛ የክብር ማዕረግ ከሚሰጣቸው የ2017 የአዲስ ዓመት የክብር ዝርዝር ውስጥ ተካተዋል።,ሞራ ፋራሕ ወዘዓለም ቴኒስ ቀዳማይ ኁልቍ አንዲ መሪይ በኤልሳቤጥ ካልዓይ መዓርገ ክብር እምዘይትወሀቦሙ አስማተ ክብር ተጽሕፉ።,Mo Farah and world tennis number one Andy Murray are among those knighted by Elizabeth II in her 2017 New Year Honours list. +በሰሜን ምስራቅ ኢራን የምትገኘው ማሻድ በ 2017 በኢሴስኮ የእስልምና ባህል ዋና ከተማ ተብላ ተሰየመች።,በዘሰሜን ምሥራቅ ዘኢራን ዘትትረከቦሁ ማሻድ በዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወሰብዓቱ በባህለ እስልምና ዘኢሴስኮ ዐቢይት ትእይንት ተብሂላ ተሠይመት።,Mashhad in northeastern Iran was officially named the capital of the Islamic culture in 2017 by the ISESCO. +በብራሰልስ የሞሮኮ ደጋፊዎች ሃገራቸው ለ2018 የፊፋ የአለም ዋንጫ በመላፏ ሲያደርጉ በነበረው ፈንጠዚያ ወደ ረብሻ ተለውጦ 22 የፖሊስ አባላት ቆሰሉ።,በብራሰልስ ሰዋቅያነ ሞሮኮ ሀገሪቶሙ ለዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወሰመንቱ ሥርጋዌ ዓለም ዘፊፋ በኃሊፎታ እንዘ ይገብርዎ በዘቦ ትፍሥሕት ኀበ ጸብእ ተወሊጦ ዕሥራ ወክልዔቱ ገርዳልያን ቆሰሉ።,22 police agents are wounded in Brussels when celebrations for Morocco's 2018 FIFA World Cup qualification turn violent. +የኮሎመቤይ ፀጥታ አካላት የፈረንሳይ ብሄራዊ ጀግና የሆነው የ ቻርለስ ደ ጎል መቃብር ቦታ ጉዳት እንደደረሰበት አስታወቁ።,አካላተ ዛኅን ዘኮሎምቤይ መቃብረ ቻርለስ ደጎል እሙረ ብሔር ዘፈረንሳይ መንሱት ከመ በጽሐ ቦቱ አስተኣመሩ።,Colombey authorities report the tomb of French national hero Charles de Gaulle has been vandalized. +የአለም የጤና ድርጅት በአለማች ረሃብ በጦርነት እና በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት እንደተስፋፋ ገለፀ።,ኀብረተ ጥዒና ዘዓለም በምክንያተ ኵናት ወውላጤ አየር በውስተ ዓለም ረኃብ በከመ በዝኀ ከሠቱ።,The World Health Organization says that hunger around the world has risen as a result of war and climate change. +በአሜሪካን ፉትቦል የፊላደልፊያ ኤግልስ የ ሚኔሶታ ቫይኪንግን 38 ለ 7 በሆነ ውጤት የብሄራዊ ፉትቦል ኮንፍረንስን አሸነፉ።,በተውኔተ ኳሄላ እግር ዘአሜሪካ ዘፊላደልፊያ ኤግልስ ለዘሚኔሶታ ቫይኪንግ ሠላሳ ወሰመንቱ ለሰብዓቱ ለተውኔተ ኳሄላ እግር ዘብሔራዊ መውዑ።,"In American football, the Philadelphia Eagles win the National Football Conference, defeating the Minnesota Vikings 38–7." +በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አዲስ የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ወረርሽኝ ቢያንስ 17 ሰዎችን ገድሏል።,በኮንጎ ዘዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ሐዳስ ደዌ ቫይረስ ዘኢቦላ ለእመ ይንእስ ዐሠርተ ወሰብዓተ ሰብአ ቀተለ።,A new outbreak of the Ebola virus disease kills at least 17 people in the Democratic Republic of the Congo. +"ጀርመን በፊፕሮኒል ተበክለዋል ተብሎ የተጠረጠሩ ከኔዘርላንድ የመጡ 73,000 እንቁላሎችን እድዲሰበሰቡ አዛለች።",ጀርመን በፊፕሮኒል በኩ ተብሂሎሙ ለዘተናፈቁ እም ኔዘርላንድ ዘመጽኡ ሰብዓቱ እልፍ ወሠላሳ ምእት እንቆቅሆዋት ከመ ይትጋብዑ አዘዘት።,"Germany issues a recall of 73,000 eggs from the Netherlands suspected to be contaminated with fipronil." +በማኒላ ለደንጌ በሽታ የሚሆን የሙከራ ክትባት ተሰራ።,በማኒላ ለደንጌ ደዌ ዘይከውን ፈውሰ ፈተና ዘድኂን ተገብረ፡፡,An experimental vaccine for dengue fever has been developed in Manila. +የዌስተርን ኦንታሪዮ ዩንቨርሲቲ ተማሪው ክሪስ ፎክስ እና ፕሮፌሰር ፓውል ዌገርት ኬፕለር 159ዲ የተሰኘውና ከሳተርን ጋር በመጠን የሚመሳሰለው ኤክዞፕላኔት ለማግኘት ቻሉ።,መረድአ መካነ አእምሮ ዘዌስተርን ኦንታሪዮ ክሪስ ፎክስ ወፕሮፌሰር ፓውል ዌገርት ኬፕለር ፻፶፮ዲ ለዘተሰምየ ወምስለ ሳተርን በመጠኑ ለዘይትማሰሎሁ ኤክዞፕላኔት ረኪቦተ ክህሉ።,"Kepler 159d, a exoplanet with the same size as Saturn, is discovered by University of Western Ontario student Chris Fox and professor Paul Wiegert." +ዩኢኤፍኤ በ 2021 ዩኢኤፍኤ ዩሮፓ ሊግ 2 የሚባል አዲስ ዓመታዊ የእግር ኳስ ክለቦች ውድድር እንደሚጀመር አሳወቀ።,ዩኢኤፍኤ በዕሥራ ምእት ዕሥራ ወአሐዱ ካልዓይ ዩሮፓ ሊግ ዘዩኢኤፍኤ ዘይትበሃል ሐዳስ ዓመታዊ ተዓርዮተ ኅብራተ ተውኔተ ኳሄላ በከመ ይትዌጠን አስተአመሩ።,UEFA confirms that a new annual European football club competition called UEFA Europa League 2 will be introduced in 2021. +አሶሺየትድ ፕሬስ እና ስኖፕስ ከዚህ በ|ላ የማጣራት የእውነታ ማጣራት አገልግሎትን ለፌስቡክ እንደማይሰጡ ገለፁ።,አሶሼትድ ፕሬስ ወስኖፕስ እምድኅረዝ ዘአጽርዮተ ጽድቅ ተጸምዶተ ለፌስቡክ በከመ ኢይሁቡ ከሠቱ።,The Associated Press and Snopes say they are no longer providing fact-checking services for Facebook. +ከጉቦ ቅሌት ጋር በተያያዘ የቀድሞ የኒውዮርክ ከንቲባ ረዳት የነበረው ጆ ፐርኮኮ የዋስ መብት ጥያቄውን ተነፍጎ የሚጠበቅበትን የስድስት አመት እስራት ሊጀምር ነው።,በምክንያተ ሙስና ረዳኤ ዘቀዳሚሁ መራሔ ኒውዮርክ ጆ ፐርኮኮ ለጥያቄ መብሕተ ተውሕሶ ተከሊኦ ለዘይትዐቀብ ቦቱ ሙቃሔ ዘስድስቱ ዓመታት ይዌጥን።,"Joe Percoco, former aide to New York Governor Andrew Cuomo, is denied bail and is expected to start his six-year prison term for bribery." +በአሜሪካ የሚደገፉት የሶሪያ ኃይሎች በሶሪያ የኢራቅና የሶሪያ እስላማዊ መንግሥት በተቆጣጠረው የመጨረሻ አካባቢ ላይ በባግዙዝ ጥቃታቸውን ቀጥለዋል።,በአሜሪካ ዘይትረድኡ ኃይላተ ሶሪያ በውስተ ሶሪያ መንግሥተ እስላም ዘኢራቅ ወሶሪያ በዘነሥኦ መካነ ጽንፍ ኵናቶሙ ኢዐቀሙ።,US-backed Syrian forces resume their offensive on the final enclave controlled by ISIL in Syria at Baghuz. +የአለማችን የምንጭ ውሃ ኤሊ የሆነችውና ዘራቸው ሊጠፋ ከተቃረቡት ዝርያዎች ውስጥ አን ዷ የነበረችው የመጨረሻዋ ያንግዝ ባለትንሽ ሼል ኤሊ በሱዙ የእንስሳት መጠበቂያ ውስጥ እንዳለች ህይወቷ አለፈ።,ዘዓለምነ ዔሊ ዘነቅዐ ማይ ዘኮነቶሁ ወዘርኦሙ ለማስኖ እምውስተ ዘቀርቡ አሐተ ዘኮነት ዘፍጻሜሃ ያንግዝ ባዕልተ ንስቲት ሼል ዔሊ በውስተ ዘሱዙ መዐቅበ እንስሳት ከመ ሀለወት ሕይወታ ኀለፈ።,"The last known female Yangtze giant softshell turtle, the world's largest species of freshwater turtle and one of the most endangered species on the planet, dies at Suzhou Zoo in China." +ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሃንጋሪያዊያን እና ሮማኒያውያን በአንድ ሀገር ውስጥ በሰላም ለመኖር ልዩነታቸውን እንዲያስተካክሉ አሳስበዋል።,ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሃንጋሪያውያን ወሮማኒያውያን በውስተ አሐቲ ሀገር በሰላም ለሀልዎ ተሌልዮቶሙ ከመ ያርትዑ አዘከሩ።,Pope Francis urges ethnic Hungarians and Romanians to mend their differences toward a peaceful existence in one country. +ሐምሌ አራት(የነፃነት ቀንን) ለማስታወስ በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ትልቅ የበዓል አከባበር እና ወታደራዊ ሰልፍ ይካሄዳል።,ለአዘክሮ ዕለተ ግዕዛን(ሐምሌ ፬) በመራሒ ዶናልድ ትራምፕ ውስተ ዋሽንግተን ዲሲ ዐቢይ አክብሮተ በዓል ወዘሐራ ቀንጦስጦት ይትገበር።,"A major holiday celebration and military parade is held in Washington, D.C., United States, by President Donald Trump to commemorate the Fourth of July/Independence Day." +በሂንዱ እና በአገሪቱ ውስጥ ባለው የሙስሊም ማህበረሰብ መካከል የግጭት መንስኤ በሆነው የአምልኮ ቦታ ላይ የሕንድ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለሂንዱዎች ይደግፋል።,በማዕከለ ሂንዱ ወበውስተ ሀገር በዘቦ ማኅበረሰብ ዘእስልምና መንሥኤ ጸብዕ በዘኮኖሁ መካነ አምልኮ ዘሕንድ ቤተ ብያኔ ለዘሂንዱ ይረድእ።,The Supreme Court of India rules in favor of Hindus over a place of worship that has been the center of disputes between them and the Muslim community in the country. +የቀድሞው የቦሊቪያ ፕሬዝዳንት ኢቮ ሞራሌስ ጥገኝነት ከተሰጣቸው በኋላ አርጀንቲና ገብተዋል።,ዘቀዳሚሁ መራሔ ቦሊቪያ ኢቮ ሞራሌስ ���ጸውኖ እምድኅረ ተውህቦሁ ኀበ አርጀንቲና አተዉ።,Former President of Bolivia Evo Morales lands in Argentina after being granted asylum. +በአብዛኛዎቹ በዩናይትድ ኪንግደም እንዲሁም በአየርላንድ አከባቢዎች ላይ ሰፊ ጉዳት እና መስተጓጎል ያስከተሉ በሰአት እስከ 100 ማይል ፍጥነት ያላቸው ነፋሶች ተመዝግበዋል።,በዩናይትድ ኪንግደም ወበመካናተ አየርላንድ ስፉሐ መንሱተ ዘአምጽኡ በሰዓት እስከነ ምእት ማይል ዘይፈጥኑ ነፋሳት ተዘግቡ።,"Winds gusting up to 100 miles per hour have been recorded over much of the United Kingdom and Ireland, causing widespread damage and disruption." +የኮሮና ቫይረስ ስጋት ቢኖርም የቪቬ ላቲኖ ፌስቲቫል ታዳሚዎች በተገኙበት በሜክሲኮ ሲቲ ተደረገ።,እመኒ ሀሎ ፍርሐተ ቫይረሰ ኮሮና ፌስቲቫል ዘቪቬ ላቲኖ ነጻርያን በዘተረክቡ ቦቱ በትእይንተ ሜክሲኮ ተገብረ።,Fans attend the Vive Latino festival in Mexico City despite coronavirus concerns. +የስዊድን አውቶሞቢል አምራች የሆነው ቮልቮ መኪናዎች እ.ኤ.አ ከመጋቢት 26 ቀን 2020 ዓ.ም ጀምሮ በ ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተዘግቶ በነበረው በቶርላንዳ ፣ ስዊድን ባለው ፋብሪካ ውስጥ ሙሉ ምርቱን እንደገና ጀምሯል።,ዘስዊድን ገባሬ ሠረገላ ዘኮኖሁ ቮልቮ ሠረገላት እም አመ ዕሥራ ወሰዱሱ ለመጋቢት ዕሥራ ምእት ወዕሥራ ወጢኖ በምክንያተ ቫይረሰ ኮሮና ተአጺዎ በዘቦ በቶርላንዳ ወስዊድን በዘሀለዎሁ ምግባረ ሠረገላ ምሉዐ ገቢሮተ ዳግመ ወጠነ።,"Swedish auto manufacturer Volvo Cars resumes full production at its plant in Torslanda, Sweden, which had been shut down due to the COVID-19 pandemic since March 26, 2020." +የሩሲያ ጦር ሃይል የህክምና እና የፀረ ተዋህሲያን ቁሳቁሶችን ኮሮናቫይረስን ለመዋጋት እያደረገች ያለውን ጥረት ለመደገፍ በሚል ወደ ጣሊያን ላከ።,ኃይለ ኲናት ዘሩሲያ ለጸውኖተ ግብር ዘአርኅቆ ኮሮና ቫይረስ ዘሕክምና ወዘጸረ ተዋሐስያን ንዋያተ ኀበ ጣሊያን ፈነወ።,The Russian military sends medical help and disinfection tools to Italy to battle the coronavirus. +በሳንቲያጎ ኮቪድ-19 ለመቆጣጠር በሚል በተደረገ የእንቅስቃሴ እገዳ ምክንያት በጣም ድሃ በሆኑ አካባቢዎች የምግብ እጥረትን በመከሰቱ በመንግስት ላይ እየተደረገ ያለው ተቃውሞ ቀጥሏል።,በውስተ ሳንቲያጎ ለዐቂቦተ ኮቪድ-፲፱ በዘይብል በዘተገብረ ከሊኦተ አንሶስዎ ጥቀ ነዳየ በዘኮኑ መካናት እስመ ተከሥተ ኅጸተ ምግብ በላዕለ መንግሥት እንዘ ይትገበር ዘሀለዎሁ ተቃርኖ ኢዐቀመ።,Protests against the government resume in Santiago due to food shortages in the poorest neighborhoods of the city created by the lockdown to control the COVID-19 pandemic. +የበሽተኞች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ በቴክሳስ ካሊፎርኔያ በሚገኙ ሆስፒታሎች የወታደራዊ የጤና መኮንኖች እንዲሰማሩ ተደረገ።,በምክንያተ ደምሮተ ኍልቍ ዘሕሙማን በውስተ ካሊፎርኒያ ዘቴክሳስ በዘይትረከቡ አብያተ ሐካም መኳንንተ ጥዒና ዘሐራ ከመ ይፈሩ ተገብረ።,Military medics are deployed to hospitals in Texas and California as cases surge. +ትዊተር ከካፒተል ቀውስ በ|ላ 70000 የሚጠጉ አካውንቶችን ከቃኖን ቅሌት ጋር በተያያዘ እንዳገደ አስታወቀ።,ትዊተር እምድኅረ ተትሕቶ ካፒታል እስከነ ሰብዓቱ እልፍ ዘይበጽሑ ገጻተ በምክንያተ ቃኖን እም ግብር አርኅቆቶ አስተኣመረ።,"Twitter says that they have suspended over 70,000 accounts linked to the QAnon conspiracy since the Capitol storming." +"ወሩን ሙሉ ፀሃይ እስክትገባ የሚፆምበት የረመዳን ፆምን መጨረስ ተከትሎ የሚመጣውና ""ፆምን በድግስ ማፍረስ"" የሚባለው የኢድ አል ፈጥር በአል በኢስታንቡል ሀጌ ሶፊያ ከ87 አመት በ|ላ ተከበረ።",በኵሎሙ ዕለታት ዘወርኅ እስከ ተዐርብ ፀሐይ ለዘይፀውምዎ ፆመ ረመዳን ኀሊቆቶ ተሊዎ ለዘይመጽእ 'አንኅሎ ፆም በምግብ' ዘይትበሃል በዓል ዘኢድ አል ፈጥር በዘኢስታንቡል ሀጌ ሶፊያ እምድኅረ ሰማንያ ወሰብዓቱ ዓመታት ተከብረ,"Eid al-Fitr, the ""Feast of Breaking the Fast"" that marks the end of the month-long dawn-to-sunset fasting of Ramadan, is celebrated in Istanbul's Hagia Sophia for the first time in 87 years." +የናሳው የማርስ ሳይንስ ላቦራቶሪ ኪሪዮሲቲ ሮቨር ወደ ማርስ በሰላም ደርሷል።,ዘናሳ ወማርስ ሳይንስ ላቦራቶሪ ኪሪዮሲቲ ሮበር ኀበ ማርስ በፅሐ በሰላም,NASA's Mars Science Laboratory Curiosity rover lands safely on the surface of Mars. +"ጉጃራት ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ሪከርድ የሆነ 12,553 አዲስ የ COVID-19 ታማሚዎችን ሪፖርት አደረገች።",ጉጃራት በውስተ ዘኃለፉ ዕሥራ ወአርባእቱ ሰዓታት ዘተዘገበ እልፍ ዕሥራ ወኀምስቱ ምእት ኀምሳ ወሠለስቱ ሐዳሳን ሕሙማነ ኮቪድ-፲፱ አቅረበት።,"Gujarat reports a record 12,553 new cases of COVID-19 in the past 24 hours." +የኩባንያው አርማ በተጫዋቾች መለያ ቀኝ ደረት ላይ ይታተማል።,ትእምርተ ኩባንያሁ በላዕለ የማነ እንግድዓ ዘተዋንያን ይትኀተም።,The company logo will be printed on the right chest of the players’ kit. +የስፖርት ውርርድ ኩባንያው ለዚህ የውድድር ዘመን ስድስት ሚሊዮን ብር ለመክፈል ተስማማ።,ኩባንያ ተዓርዮ ዘስፓርት(ዘመልሕቀ ሰብእና) ለዝ ዘመነ ተዓርዮ ስድስተ አእላፋተ ብሩረ ለፈድይ ተሰነአወ።,The sport betting company agreed to pay six million birr for this season. +በአሜሪካ መዲና የዴሞክራሲ ጉዳዮችን በተመለከት በተደረገ ተቃውሞ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተያዙ።,በመዲና ዘአሜሪካ በእንተ ነገራተ ዲሞክራሲ በዘተገብረ ተቃርኖ በምእት ዘይትኌለቁ ሰብእ ተእኅዙ።,Hundreds of arrests are reported in the U.S. Capitol in response to the Democracy Spring protests. +አዲስ የተመረጡት የዓለም እግርኳስ የበላይ አካል ፊፋ ፕሬዝዳንት ጂያንኒ ኢንፋንቲኖ በዚህ ሳምንት ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል።,በሐዳስ ዘተኀርዩ ዐቢይ አካል ለዘዓለም ተውኔተ ኳሄላ እግር ወመራሔ ፊፋ ጂያንኒ ኢንፋንቲኖ በዝ ሰሙን ለኢትዮጵያ ሐወጽዋ።,"Gianni Infantino, the newly-elected president of the world football's governing body, FIFA, visited Ethiopia this week." +ከጎጃም እና ከሸዋ ጎረቤት መንግስታት ጋር በሚዋጋ መንግስት መግደል እና ክህደት በዝቷል።,ምስለ መንግሥታተ ጎረ ጎጃም ወሸዋ በዘይትበአስ መንግሥት ቀቲሎት ወክህደት በዝኀ።,Murder and betray abound with the kingdom battling with neighboring kingdoms Gojam and Shoa. +የስሜት ፊልም በአስደናቂው የዘመነ መሳፍንት ዘመን ውስጥ የተቀመጠ ታሪካዊ ታሪክን ይናገራል።,ምስል ዘሰሚእ በውስተ መንክር ዘመነ መሳፍንት ዘነበረ ቀዳማየ ታሪከ ይትናገር።,Simet film tells a historical story set in the momentous Zemene Mesafint period. +ወንድሞች መስፍን እና እንድርክ ጎንደር ላይ ለአባታቸው ዙፋን ይወዳደራሉ።,አኃው መስፍን ወእንድርክ በውስተ ጎንደር ለመንበረ አቡሆሙ ይትዔረዩ።,Brothers Mesfin and Endalk compete for their father’s throne in Gondar. +የአሜሪካው የአልባሳት አምራች ጋፕ በቻይናው ኢ-ኮሜርስ ድርጅት JD.com በኩል አልባሳቱን ለማከፋፈል ተስማማ።,"ዘአሜሪካዊሁ ገባሬ አልባሳት በዘቻይና ኢ-ኮመርስ ኅብረት JD.com ለአስተካፍሎ አልባሳት ተሰነአወ። +",US clothing company Gap Inc. agrees to distribute their apparels to Chinese e-commerce company JD.com. +ኢራን ሳፊር ቢ አንድ ሮኬትን በመጠቀም ፋጅር የተባለ ሳተላይቷን በምህዋር ላይ አሳረፈች።,ኢራን ሳፊር ቢ በተበቍዖተ አሐዱ ሮኬት ፋጅር ለዘተብህለ ሳተላይት በላዕለ ምሕዋር አዕረፈት።,Iran successfully puts the Fajr satellite in orbit using a Safir-B1 rocket. +ከዚያ በፊት ነገሮች የተለመዱ በነበሩበት ወቅት በሁሉም የዕድሜ ክልል ውስጥ ባሉ ልጆች መካከል የተለመደ ተግባር የሳምንቱን መጨረሻ በጨዋታ ዞኖች ውስጥ ማሳለፍ ነበር።,እምቅድመ ዝ ነገራት ዘተለምዱ በዘነበርዎ ጊዜ በውስተ ኵሉ ክልላተ ዕድሜ በዘሀለዉ አዋልድ ዘተለምደ ግብር ለዘሰሙኑ ፍጻሜ በመካናተ ተውኔት አኅልፎ ቦ።,"Before that, when things were normal, an activity that became commonplace among kids of all ages was spending their weekends at game zones." +122 ኛው የአድዋ ድል በአል በትላንትናው እለት በብሔራዊ ቲያትር በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል በበአሉም ባለስልጣናትን እና አንጋፋ አርበኞችን ተገኝተዋል።,በዓለ ዐድዋ ዘ፻፳፪ በዘትማልም ዕለት በዘብሔራዊ ቲያትር በዘተሌያለዩ መርሐግብራት ተከብረ።ወላዕለ በዓሉ ባዕልተ ሥልጣናት ወቀዳምያን ሐራ ተረክቡ።,The 122th Adwa Victory was commemorated yesterday at National Theatre with different programs that attracted officials and veteran patriots. +የተመረቀችው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አሌ የሥነ ጥበብ እና ዲዛይን ትምህርት ቤት በ 1998 ነበር።,ዘተባረከት እምዘመካነ አእምሮ ዘአዲስ አበባ አሌ ቤተ ትምህርት ዘሥነ ጥበብ ወቅርጽ በዐሠርቱ ወተስዓቱ ምእት ተስዓ ወሰመንቱ ውእቱ።,She graduated from Addis Ababa University Ale School of Fine Arts and Design in 1998. +ማሊ በዚህ ጊዜ በዋና ከተማዋ ባማኮ አዲስ በኢቦላ ቫይረስ የተያዘ ሰው መኖሩን አረጋግጣለች።,ማሊ አፅደቀት በትእይንታ አቢይባማኮስ ሐዲስ ቫይረስ ከመቦ።,"Mali confirms that it has a new case of Ebola virus, this time in the capital Bamako." +ሶፊያ በጣም ታዋቂ ነች፣ አለምን ስትዞር የብዙዎችን ትኩረት ስባለች። የኢትዮጵያ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ጌታሁን መኩሪያ እንደተናገሩት ሶፊያ አሁንም ቅዳሜ በሚካሄደው MCIT ኢንተርናሽናል ኤክስፖ ላይ ትገኛለች።,ሶፊያ ጥቀ እምርት ይእቲ።እንዘ ተዐውድ ዓለመ አዕይንተ ብዙኃን ስሕበት።ተጸዋኢ ዘሳይንስ ወቴክኖሎጂ ዘኢትዮጵያ ጌታሁን መኩሪያ በከመ ተናገርዎ ሶፊያ ናሁኒ በዕለተ ቀዳሚት በላዕለ ዘይትገበር ዘMCIT ኤክስፖ ዘዓለም ትትረከብ,"Sophia is quite a celebratory, attracting much attention as she travels the world But Getahun Mekuria, Ethiopia’s science and technology Minister, told BBC Amharic that Sophia would still appear at Saturday’s MCIT International Expo." +በብሪቲሽ በተደረገ የላይሰርጂች እና ዳይዘላማይድ የአይምሮ ምርመራ ኤልኤስዲ( LSD) በጣም የአይምሮ ጭንቀት አይነት እናደሆኑ ሌሎች የአይምሮ ህመም በሽታዎችን ለማከም እንደሚጠቅም አሳየ።,በብሪቲሽ በዘተገብረ ዘላይሰርጂች ወኤልኤስዲ ጥቀ ሕመም ዘተጽዕቆተ አእምሮ ከመዘኮነ ወለሐክሞተ ካልዓን ደዌያተ አእምሮ በከመ ይበቍዕ አርአየ።,A British brain scan study of Lysergic acid diethylamide shows LSD may be useful in treating mental disorders such as major depressive disorder. +የካዛኪስታን ሁለተኛ ፕሬዚደንት የሆኑት ካሲይም ጆማርት ቶካዬቭ ከኑርሱልታን ናዛረባዬቭ ስልጣን መልቀቅ በ|ላ ወደ ስልጣ በመምጣታቸው ቃለ መሃላቸውን ፈፀሙ።,ለዘካዛኪስታን ካልዓየ መራሔ ሀገር ዘኮንዎ ካሲይም ጆማርት ቶካዬቭ እምድኅረ ኀዲጎተ ሥልጣን ዘኑርሱልታን ናዛረባዬቭ እስመ መጽኡ ኀበ ሥልጣን ፈጸሙ ቃለ መሓላ,"The second President of Kazakhstan, Kassym-Jomart Tokayev, is sworn into office, after the resignation of Nursultan Nazarbayev." +ዘርፌ አዲሱ ቴክኖሎጂ የውሃ ፣ የጨው እና የሰልፈሪክ አሲድ እና ፎርሚክ አሲድ አጠቃቀምን ያስቀራል ብለዋል።,ዘርፌ ትቤ ሐዳሱ ቴክኖሎጂ ተበቍዖተ ማይ ወጼው ወፎርሚክ አሲድ ያተርፍ,"Zerfie said the new technology avoids the use of water, salt and sulfuric acid and formic acid." +በህንድ ከ52 ቀናት ተቃውሞ በ|ላ በጃሙ እና ካሽሚር ክልል ተጥሎ የነበረው ሰአት እላፊ ሁሉም አካላት በተወካያቸው በኩል ክልሉን እንዲጎበኙ ከተደረገ በ|ላተነሳ።,በውስተ ህንድ እምድኅረ ዘኀምሳ ወክልዔቱ ተቃርኖ በብሔር ዘጃሙ ወካሽሚር እንዘ ይትገበር ዘቦ ኃሊፎተ ሰዓት ኵሎሙ አካላት በተጸዋኢሆሙ ብሔሮ ከመ የሐውጹ ድኅረ ተገብረ ተንሥአ።,A curfew has ended in the Indian state of Jammu and Kashmir after 52 days of protest allowing for an all-party delegation to visit the state on Sunday. +በታህሳስ 11 ቀን 2019 ብዙ ሚዲያዎች ስለኢትዮጵያ ግብ ተረት ተረት ተዘግተው ነበር።,አመ ዐሥሩ ወአሚሩ ለታኅሣሥ ዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወተስዓቱ ብዙኃን አቅራብያነ ዜና ብሂል ዘበእንተ ኢትዮጵያ ተአጺዎሙ ቦ።,"On December 11, 2019 many media outlets were busy reporting about the Ethiopian goal prodigy." +"በሲያትል ላይ መሠረቱን ያደረገ አማዞን ዶት ኮም እ.ኤ.አ በ 2017 ዓ.ም መጨረሻ በመላው አውሮፓ 15,000 አዳዲስ የሙሉ ጊዜ ሥራ እድሎችን በመፍጠር የአውሮፓ የሰው ኃይልን በግምት 30 በመቶ እንደሚያሳድግ ገልጿል።",በላዕለ ሲያትል መሠረቶ ዘገብረ አማዞን ዶት ኮም በዘ፳፻፲፯ ፍጻሜ በከመ ኍላቈ ዘኤሮፓውያን በኵሉ መካነ አውሮፓ እልፍ ወኀምሳ ምእት በፈጢሮተ ሐዳሳን መክፈልታተ ግብር ዘምሉዕ ጊዜ ለኃይለ ሰብእ ዘአውሮፓ ኀበ ሠላሳ እም ምእት በከመ ያልሕቅ ከሠተ።,"Seattle-based Amazon.com says it will create 15,000 new full-time jobs across Europe by the end of 2017, increasing its European workforce by approximately 30 percent." +የንጉሥ ዳዊት ውዝዋዜ ስለ ታቦቱ ታሪክ እና ስለ ወቅታዊው አምልኮ የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም ነው።,አንፈርዕጾቱ ለንጉሥ ዳዊት በእንተ ታቦት ወበእንተ አምልኮተ ጊዜሁ ዘያሬኢ ውእቱ።,The Dance of King David is a documentary film about the history and the contemporary worship of the Ark. +የብሄራዊ ሆኪ ሊግ ተጫዋቾቹን ከህብረት ስምምነት ጋር በተያያዘ አለመግባባት ከውድድር ውጪ አደረጋቸው።,ዘብሔረ ሆኪ ሊግ ተዋናእኒሁ ዘእግረ ተውኔት ምስለ ህብረተ ተሰነአእዎ በዘተእህዘ ኢተሰነአእዎ ገብሮሙ ውጹአ ተውኔት ዘስርጋዌ።,The National Hockey League locks out its players after the expiry of the collective bargaining agreement. +ሰመረ ከአራት ወራት በፊት ወደ ኢትዮጵያ የመጣው ባለፈው ሀምሌ ወር አስመራ ላይ የሰላምና የወዳጅነት የጋራ ስምምነት መፈራረሙን ተከትሎ ግንኙነቱ ወደ ቀድሞ ሁኔታው በመመለሱ ነው።,ምክንያተ ምጽአቱ ለሠመረ ኀበ ኢትዮጵያ እምቅድመ አርባዕቱ አውራኅ በዘኃላፊ ወርኀ ሐምሌ በውስተ አሥመራ ኅትመተ ተሰናእዎተ ኅብረት ዘሰላም ወተፋቅሮ ተኃትሞቶ ተተሊዎ ኅብረቶሙ ኀበዘቀዳሚ ከዊኖቱ በተመይጦቱ ውእቱ።,Semere came to Ethiopia four months ago following the restored relations with the signing of a joint declaration of Peace and Friendship agreement in Asmara last July. +አምባሳደር ኡሉሶይ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ በኢትዮጵያ የቱርክ ቀጥታ የውጭ ኢንቨስትመንት መጨመር ቀጥሏል ብሏል።,ምስለ ኢዜአ በዘገበረ ተናግሮት/ንግግር አምባሳደር ኡሉሶይ ብህለ ልህቀ ኢንቨስትመንት ዘቱርክ በኢትዮጵያ።,"In an exclusive interview with ENA, Ambassador Ulusoy said, Turkish foreign direct investment in Ethiopia has continued to increase." +ብሉ ቤል ክሬሞች በተስፋፋው የሊስቴሪያ ሞኖሳይቶግነስ በሽታ በአሜሪካ የተከፋፈሉ ምርቶቹን እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበ።,ብሉ ቤል ጥዑማት ምግባት በዘበዝኀ ደዌ ዘሊስቴሪያ ሞኖሳይቶግነስ በውስተ አሜሪካ ዘተካፈሉ ጥዑማት ምግባቲሁ ከመ ይትመየጡ ጸዋኤ አቅረበ።,Blue Bell Creameries recalls all of its products in the United States due to a Listeria monocytogenes outbreak. +የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን (አአውፍባ) እንደ ኢአርሲ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዴቦ ሀሳብ የቧንቧ ዝርጋታውን እስከ ሚያዝያ 2013 ድረስ ለማዛወር ኮንትራክተር ቀጥሯል።,ዘአዲስ አበባ ባዕለ ሥልጣን ዘማይ ወውኂዝ በከመ ሐሳበ ካልዓይ ኃላፊ ዘኢአርሲ ዴቦ ገቢሮተ ምኅላፈ ማይ እስከ ሚያዝያ ዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወሠለስቱ ለአኅልፎ ገባሬ ጸመደ።,"The Addis Ababa Water and Sewerage Autority (AAWSA) has hired a contractor to relocate the pipeline by April 2013, according to ERC’s deputy CEO, Debo." +የግብፅ እግር ኳስ ማህበር በ 2021 ግብፅ ከቶጎ ጋር የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ከማድረጓ በፊት የሊቨርፑል የፊት መስመር ተጫዋች ሞሃመድ ሳላህ በቅርቡ ኮቪድ -19 ተመርምሮ እንደተገኘበት አስታውቋል,ማኅበረ ኳሄላ እግር ዘግብፅ በዕሥራ ምእት ዕሥራ ወአሐዱ ግብፅ ምስለ ቶጎ መሌልዮተ ተውኔተ አፍሪካ እምቅድመ ገቢሮታ ዘሊቨ��ፑል ተዋናይ ዘመካነ ቅድም ሞሀመድ ሳላህ በቅሩብ ጊዜ ኮቪድ-፲፱ ተሐቲቶ በከመ ተረክበ ቦቱ አስተኣመረ።,The Egyptian Football Association announces that Liverpool forward Mohamed Salah has tested positive for COVID-19 shortly before Egypt's 2021 Africa Cup of Nations qualifier match against Togo. +የቤልጅየም ባለሥልጣናት የተረጋገጡ የሟቾች ቁጥርን ከ ሰላሳ አምስት ወደ ሰላሳ ሁለት ዝቅ ያደረጉ ሲሆን ወደ መቶ የሚጠጉ ሰዎች ግን አሁንም ሆስፒታል ይገኛሉ።,ባዕልተ ሥልጣናት ዘቤልጅየም እሙነ ዘኮነ ኍልቊ ዘመዋትያን እምነ ሠላሳ ወኀምስቱ ኀበ ሠላሳ ወክልዔቱ ዘአትሐቱ እንዘይከውን ባሕቱ ኀበ ምእት ዘይጸወኑ ሰብእ ናሁኒ ውስተ ቤተ ሐካም ይትረከቡ።,"Belgium officials lower the official death toll from 35 to 32, with nearly 100 still hospitalized." +ቅዳሜ መገባደጃ በሄርሞን ተራራ ላይ ለተተኮሱ ሁለት ሮኬቶች ምላሽ በመስጠት በጎላን ሃይትስ በሶሪያ ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ በተደረገ የአየር ጥቃት እስራኤል አስር ሰዎችን ገድላለች።,በምሴት ዘቀዳሚት በላዕለ ደብረ ኤርሞን ለዘተቅሕሩ ክልዔቱ ኵናታተ አየር በውኂቦተ አውሥኦት በኀላን ሃይትስ በላዕለ ዘሶርያ ትእምርታተ ሐራ በዘተገብረ ቅጥቃጤ አየር እስራኤል ዐሠርተ ሰብአ ቀተለት።,Israel kills ten people in airstrikes conducted against Syrian military targets in the Golan Heights in response to two rockets fired at Mount Hermon late Saturday. +በ 24 ሰዓታት ውስጥ በሽተኞችን የሚገድል ምስጢራዊ በሽታ በናይጄሪያ ኦንዶ ግዛት ኦዴ-ኢሬሌ ከተማ ውስጥ ባለፈው ሳምንት ቢያንስ 18 ሰዎችን ገድሏል።,በውስተ ዕሥራ ወአርባዕቱ ሰዓታት ሕሙማነ ዘይቀትል ኅቡእ ደዌ በውስተ ደወለ ናይጀሪያ ኦንዶ ትዕይንተ ኦዴ-ኢሬሌ በዘኃላፊ ሰሙን ዐሠርተ ወሰመንተ ሰብአ ቀተለ።,A mystery disease that kills patients within 24 hours has killed at least 18 people within the past week in the Nigerian town of Ode-Irele in Ondo State. +ሕንድ ሙምባይ (ቦምቤይ) ውስጥ ሙንሻይን የተባለ መጠጥ ከጠጡ በኋላ ዘጠና አራት ሰዎች ሞተው 45 ሰዎች ደግሞ ሆስፒታል ተኝተዋል።,በውስተ ሕንድ ሙምባይ ሙንሻይን ዘተብህለ ስቴ እምድኅረ ሰትዩ ተስዓ ወአርባዕቱ ሰብእ መዊቶሙ አርብዓ ወኀምስቱ ሰብእ ወስተ ቤተ ሐካም ሰከቡ።,"Ninety-four people die, and 45 others are hospitalized, after drinking moonshine in Mumbai (Bombay), India." +ዩትዩብ በማይናማር ወታደራዊ ድርጅት ባለቤትነት የሚዘወረውን እና የጁንታ ፕሮፓጋንዳ ቪድዮወችን በመልቀቅ የማህበረሰብ ህግ እና ደንቦቸን የጣሰውን ቻናል ዘጋ።,ዩትዩብ በዘማይናማር ኅብረተ ሐራ ለዘይትመራሕ ወምስላተ ዜና ሐሰት ዘጁንታ በፈንዎት ሕግጋተ ማኅበረ ሰብእ ለዘአንኀለ ገጽ ዐጸወ።,"YouTube suspends channels run by Myanmar's military and removes junta propaganda videos for ""violating its community guidelines and terms of service""." +አፕል እና ጉግል የቲክቶክ መተግበሪያን በተመለከተ በማድራስ ህንድ የሚገኝ ከፍተኛ ፍርድ ቤት መተግበሪያው ልጆችን ለወሲባዊ ይዘት እና ከሰብአዊነት ሚያገሉ ለኦን ላይን ስድቦች ሊያጋልጥ ይችላል ብሎ በመወሰኑ ከ አፕ ስቶር/ፕሌይ ስቶር ላይ ከሚገኙ የመተግበረያ ዝርዝሮቻቸው ላይ አስወግደውታል።,አፕል ወጉግል በእንተ ምስትግባር ዘቲክቶክ በውስተ ማድራስ ዘሕንድ ዘይትረከብ ዐቢይ ቤተ ብያኔ ምስትግባሩ አዋልደ ለሐሳበ ዝማዌ ወለጽርፈታት ዘያርኅቁ እምነ ሰብእና ያስተናሥእ ብሂሎ በብያኔሁ ከልእዎ እምውስተ አስማት ዘምስትግባር ዘይትረከቡ በላዕለ አፕስቶር ።,Apple Inc. and Google remove TikTok from their app stores in India after a high court in Madras ruled the app could expose children to sexual content and cyberbullying. +የዓለም ጤና ድርጅት በኬፕ ቨርዴ እየተስፋፋ ያለው የዚካ ቫይረስ ዝርያ በአሜሪካ ውስጥ ካለው ጋር ተመሳሳይ መሆኑን አረጋገጠ።,ኅብረተ ጥዒና ዘዓለም በውስተ ኬፕ ቨርዲ እንዘ ይበዝኅ ዘሀሎ ዘርአ ቫይረስ ዘዚካ በውስተ አሜሪካ ምስለ ዘሀሎ ተመሳሳሌ ከዊኖቶ አጽንዐ።,The World Health Organization confirms that the Zika virus strain spreading in Cape Verde is the same as the one in the Americas. +የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ጋሻው አይችሉህም ለኢዜአ እንደተናገሩት ሀገሪቱ አለም አቀፍ ጉባኤውን በማዘጋጀት ተጠቃሚ ትሆናለች።,ዘኢትዮጵያ ሶከር ኮርፖሬሽን ዳይሬክተር ዘኮሚዩኒኬሽን ጋሻው አይችሉህም በከመ ተናገርዎ ለኢዜአ ሀገሪትነ በአስተዳልዎ ጉባኤ ዘዓለም ተበቋዒተ ትከውን።,Ethiopian Sugar Corporation Communication Director Gashaw Aychiluhem told ENA that the nation will benefit from hosting the international conference. +ዋልት ዲሲን ኩባንያ ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ በስነ ምግባር ጉድለት የተከሰሰውን የአኒሜሽን ኃላፊው ጆን ላሴተርን ከታህሳስ 31 በኋላ ኩባንያውን እንደሚለቅ አስታውቋል።,ኩባንያ ዘዋልት ዲሲን በውስተ ተፍጻሜት ዘኃላፊ ዓመት በሕጸተ ሥነምግባር ለዘተጠየቀ ኃላፊ ዘአኒሜሽን ጆን ላስቴር እምድኅረ ታኅሣሥ ሠላሳ ወአሐዱ ለኩባንያሁ በከመ የኀድግ አስተኣመረ።,"The Walt Disney Company announces that its animation chief, John Lasseter, will leave the company after December 31, after he was accused of misconduct late last year." +የ ኤንኤፍኤል ኦክላንድ ሬይደርስ በይፋ ወደ ላስ ቬጋስ በመዛወራቸው አሁን የላስ ቬጋስ ሬይደርስ በመባል ይጠራሉ።,ዘኤንኤፍኤል ኦክላንድ ሬይደርስ ገሀደ መንገለ ላስ ቬጋስ በተወልጦቶሙ ናሁ ሬይደርስ ዘላስ ቬጋስ በብሂል ይጼውዑ።,"The NFL's Oakland Raiders officially relocate to Las Vegas, and are now known as the Las Vegas Raiders." +"አንድ ክልል የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅ ካቃተው የፌደራል መንግስት እርምጃ መውሰድ አለበት"" ያሉት አቶ አበረ ግድያ በሚፈፀምበት አካባቢ የህግ የበላይነትን ማስከበር እንዳለበት አሳስበዋል።",ዋሕድ ብሔር አቂቦተ ድኅነተ ሰብእ ለእመ ኢተክህሎሁ መንግሥተ ፌደራል ወሲዶተ አርትዖት ሀለዎ ቦቱ ዘይቤሉ ክቡር አበረ በኀበ መካነ ቀትል አክብሮተ ልዕልና ሕግ በከመ ሀለዎ ቦቱ አለበዉ።,"“When one regional state fails to protect the safety and security of citizens, the federal government is responsible to act,” said Abere, stressing the need for maintaining rule of law in the area where the killings are taking place." +ዩናይትድ ስቴትስ የሶማሊያ ጦር ኃይሎችን ከአልሸባብ ታጣቂዎች ጋር በሚያደርጉት ግጭት ለማሰልጠን እ.ኤ.አ ከ 1994 ዓ.ም ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ ወታደሮችን ወደ ሶማሊያ ልታሰማራ ነው።,ዩናይትድ ስቴትስ ምስለ ዕጡቃነ አልሸባብ በዘይገብርዎ ጸብዕ ለአሠልጥኖ ኃይላተ ኵናተ ሶማሊያ እም አመ ዐሠርቱ ወተስዓቱ ምእት ተስዓ ወአርባዕቱ ኍላቌ አውሮፓ ለቀዳማይ ጊዜ ሐራሃ ኀበ ሶማሊያ ከመ ታውፍር ውእቱ።,The United States is to deploy troops to Somalia for the first time since 1994 to help train the Somali Armed Forces in their conflict with al-Shabaab insurgents. +በስልጣን ላይ ያለው የሊበራከል አራማጅ ፓርቲው ፔሪ ክሪስቲ በነፃ ብሄራዊ እንቅስቃሴው ሁበርት ሚኒስ ተረታ።,በላዕለ ሥልጣን ዘሀሎ ተታላዌ ፓርቲ ዘሊበራከል ፔሪ ክርስቲ በዘብሔራዊ አንሶስዎ ዘግዑዝ ሁበርት ሚኒስ ተመውዐ።,Incumbent Prime Minister Perry Christie of the Progressive Liberal Party concedes defeat to Hubert Minnis of the Free National Movement. +‹‹ ታዋቂው ዘፋኝ ኢትዮጵያዊው ዘፋኝ አለማየሁ እሸቴ በአዲስ አበባ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በብዙዎች በተገኘ ታላቅ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተቀበረ።,እሙር ወኢትዮጵያዊ ዘፋኒ ዓለማየሁ እሸቴ በዘአዲስ አበባ ዐቢይ ከኒሳ ዘቅድስት ሥላሴ ብዙኃን በዘተረክቡ ቦቱ ዐቢይ ሥርዐተ መቃብር ተቀብረ።,"The legendary Ethiopian singer Alemayehu Eshete has been laid to rest at St. Trinity Cathedral, Addis Ababa with a massive funeral ceremony attended by many." +“ኢትዮጵያ ብዙ የሰራች ይመስለኛል” ሲል በኢትዮጵያ ወደ 15 ሚሊዮን ሄክታር የሚጠጋ መሬት ሲለማ ቆይቷል ብሎም ጨምሯል ።,ኢትዮጵያ ብ��ኃ ዘገብረት ይመስለኒ እንዘይብል በውስተ ኢትዮጵያ ኀበ ዐሠርቱ ወኀምስቱ አእላፋት ሄክታር ዘይጸወን መሬት እንዘ ይጠልል ጸንሐ ብሂሎሂ ደመረ።,"“I think Ethiopia has done a lot,” he said, adding that some 15 million hectares of land have been under restoration in Ethiopia." +በአሥርተ ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ሴቶች ደጋፊዎች በታደሙበት የወንዶች የእግር ኳስ ጨዋታ ኢራን ካምቦዲያን 14-0 አሸነፈች።,በውስተ ዐሠርቱ ዓመታት ለቀዳማይ ጊዜ አንስት ሰዋቅያን በዘተረክቡ ቦቱ ተውኔተ ኳሄላ እግር ዘተባዕት ኢራን ለካምቦዲያ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ ለአልቦ መውዐታ።,"In a men's football match attended by women supporters for the first time in decades, Iran beats Cambodia 14–0." +በአውስትራሊያ የሚገኘውን ሆልደን የተባለውን የምርት ስም በማቆም የቀኝ መሪ ካላቸው የመኪና ምርት ገበያ ጄኔራል ሞተርስ ወጥቷል።,በውስተ አውስትራሊያ ለዘይትረከብ ሆልደን ለዘተብህለ ስመ ግቡር(ምርት) በአቅሞ ቀይሐ መራሔ የማን እምዘሀለዎሙ ምስያጠ ግብረ ሠረገላ ጄኔራል ሞተርስ ወጽአ።,"General Motors pulls out of right-hand drive markets, ending the Holden brand in Australia." +የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ አህመድ ቢን አብዱል አዚዝ ቃታን የተመራ የሳዑዲ አረቢያ መንግስት እና የቢዝነስ ልዑካን ቡድን እሁድ አዲስ አበባ ገብቷል።,በሚኒስትር ዴኤታ ዘነገራተ አፍሪካ አህመድ ቢን አብዱል አዚዝ ቃታን ዘተመርሐ ኅብረተ ልዑካን ዘንዋይ ወዘመንግሥተ ሳዑዲ ዐረቢያ በዕለተ እሑድ ውስተ አዲስ አበባ አተወ።,The Saudi Arabian Government and business delegation led by Minister of State for African Affairs Ahmed bin Abdul Aziz Qattan arrived in Addis Ababa on Sunday. +ኩባ ባለፈው ወር ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር ባደረገችው ታሪካዊ ስምምነት አካል መሰረት በማድረግ የፖለቲካ እስረኞችን መፍታት ጀመረች።,ኩባ በዘኃለፎሁ ወርኅ ምስለ ዩናይትድ ስቴትስ ለዘገብረቶ ተሰናእዎ መሠረተ ገቢራ ዘፖለቲካ ሙቁሐነ ፈቲሖተ ወጠነት።,Cuba starts releasing political prisoners as part of an historic agreement with the United States announced last month. +በአልበርታ የመጀመሪያውን በወፍ ጉንፋን የተጠቃ ሰው ሞት እንደተመዘገበ የአልበርታ ጤና መምሪያ አስታወቀ።,በአልበርታ ዘቀዳሚ በህማመ አየር ዘኦፍ ዘተእህዘ ሞተ ሰብእ ከመተመዝገበ መምረሄ ጥኢና አስተአመረ።,Alberta Health Services confirms first avian flu death in Alberta. +ሌባኖን ዝግ በሆኑና ህዝብ በሚሰበሰብባቸው እንደ ሬስቶራንት እና ካፌ ባሉ አካባቢዎች ማጨስን ከለከለች።,ሊባኖን ከልአት ከመካፌ ወሬስቶራንት በዘይትጋብኡ ህዝብ አጥይሶ ጥሰ ዘክለአት።,Lebanon bans smoking in closed public places like restaurants and cafés. +ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከታቀደው በላይ 6 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኞች በመትከል በሀገሪቱ በሁሉም ማዕዘናት ላሉ ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።,መራሒሁ እምላዕለ ዘተሀለየ ስሳ ወሰብዓቱ ትእልፊታተ ተክላተ በተኪሎት በማዕዘናተ ኵሉ ሀገራት ለዘሀለዉ ኢትዮጵያውያን እንቋዕ ተፈሣክሙ ይቤሉ።,"The PM congratulated all Ethiopians in all corners of the country for finalizing a successful Green Legacy season this year with 6.7 billion seedlings planted, surpassing the set target." +ፊፋ ፕሬዚዳንቱ ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ኮቪድ-19 እንደተገኘባቸው አስታወቀ።,ፊፋ አስተኣመረ መራሒሁ ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ኮቪድ-፲፱ በከመ ተረክበ ቦሙ።,FIFA announces that the President Gianni Infantino tests positive for COVID-19. +በማሊ ውስጥ የመንግሥት ወታደሮች ማመፅ በዋና ከተማዋ ባማኮ ውስጥ ያለውን የመንግሥት ብሮድካስት ወረዋል።,በውስጠ ማሊ ሰራዊተ መንግሥት በአምፆ በአቢይ ትእይንታ ውስተ ባማኮ ዘሀለወ ሙፋረ መንግሥት መዝበሩ።,Rebelling government troops in Mali storm the state broadcaster in the capital Bamako. +ኤሌና ካጋን በዩናይትድ ስቴትስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መቀመጫ በማግኘት አራተኛዋ ሴት ሆና ቃለ መሃላ ���ጽማለች።,ኤሌና ካጋን ፈፀመት መሃላ በረኪበ መንበር ዘራብኡ እንስተ ከዊና።,Elena Kagan is sworn in as the fourth woman to sit on the Supreme Court of the United States. +ፈረንሣይ ከፍተኛ የሆነውን 3.46 ሚልዮን የሥራ አጥን በጥቅምት ወር በማስመዝገብ የመጀመሪያውን ደረጃ ይዛለች።,ፈረንሳይ አፅኀፈት ዘቀዳሚ አቢየ አቅመ 3.46 አእላፈ ዘአልቦ ግብር ።,France sets a new record for unemployment with 3.46 million recorded in October. +ገነት ሠዓሊ፣ የኮላዥ አርቲስት እና የህትመት ስራን የምትሰራ ስትሆን፤ ከተፈጥሮ ቃጫዎች ጤፍን ጨምሮ የራሷን ወረቀት ትሰራለች።,ገነት ሠዓሊተ ወአርቲስተ ኮላዥ ወግብረ ኅትመት ዘትገብር እንዘ ትከውን እምተፈጥሮ ተክል ሜላኔ ወረቀ ርእሳ ትገብር።,"Genet is a painter, a collage artist and a printmaker, who creates her own paper from natural fibers including teff." +አዲስ የተመረጠው የእንግሊዝ ምክርቤት ፓርላማ የመከፈት ስነስረአቱን በ ንግስቲቷ ንግግር እንደሚያሰጀምር ይጠበቃል።,በሐዳስ ዘተኀረዮሁ ዘእንግሊዝ ቤተ ምክር ሥነ ሥርዐት ዘአሪኆተ ፓርላማ በነቢበ ንግሥት በከመ ይዌጥን ይትዐቀብ።,The newly elected British House of Commons commences its session with the State Opening of Parliament ceremony in which the Queen's Speech is delivered. +የፌዴራል ከተማ መሬትና መሬት ነክ ጉዳዮች ምዝገባ ኤጀንሲ ኃላፊ የሆኑት አቶ ሰለሞን ከበደ እና የኮሪያ አቻቸው ቢኪ ቻው መካከል ስምምነቱ ተፈርሟል።,ለዘመዲና ዘፌደራል መሬት ወበእንተ ነገራተ መሬት ዘጊቦት ኤጀንሲ ተጸዋኤ ዘኮንዎ ሰሎሞን ከበደ ወማዕከለ ዘኮሪያ ዕሩዮሙ ኪኪ ቻው ተሰናእዎቱ ተኀትመ።,"The agreement was signed between Solomon Kebede, Head of the Federal Urban Land and Land Related Issues Registration Agency, and his Korean counterpart Biki Chaw." +በጀርመን ግብረሰዶማዊ ናቸው ተብሎ ስለታመነባቸው ቡቸንዋለደ ካምፕ ታስረው ለነበሩ ሰዎች እዛው አካባቢ የማስታወሻ ስነ-ስርአት ተደረገ።,በውስተ ጀርመን ገባርያነ ግብረሰዶም ነዮሙ ተብሂሎሙ ዘተአምነ ቦሙ በውስተ ሞቅሕ ዘቡቸንዋለደ ምዕራፍ ተሞቂሖሙ ዘነበሩ ሰብእ በጥቃሁ ሥነ ሥርዓት ዘመዘክር ተገብረ።,A ceremony is held at the former site of Germany’s Buchenwald concentration camp to remember people imprisoned there because they were thought to be gay. +ናሳ ፀሃይ ላይ ምርምር ለማድረግ የሚረዳውን ፓርከር ሶላር ፕሮብ የተሰኘውን ሰው አልባ መንኩራኩር አመጠቀ።,ናሳ ለገቢሮተ ሐተታ ላዕለ ፀሐይ ለዘይረድዖ ፓርከር ሶላር ፕሮብ ዘተሰምየ ዘአልቦቱ ሰብእ መንኮራኵረ ኀበ ሰማይ ፈነወ።,"NASA launches the Parker Solar Probe, an unpiloted spacecraft designed to study the sun." +በግሪክ የጤና ባለሞያዎች በግዴታ ክትባት እንዲወስዱ የሚያደርገው እና ዛሬ በተግባር ላይ በሚውለው ባለመውሰዳቸውም 10000 ሰራተኞችን ክሰራ የመባረር ሰጋት ወስጥ በሚከተው ህግ የተነሳ ሆስፒታሎች ፊት ለፊት የሚደረገው ተቃውሞ በርትቷል።,በውስተ ግሪክ ሐካምያን በአገብሮ ከመ ይሰዱ ርጢነ ዘያጌብር ወዮምኒ በላዕ ተግባር በዘይውዕል በኢወሲዶቶሙ እልፍ ገባርያን በምክንያተ ሕግ ዘያወጽእ እምነ ግብር በቅድመ አብያተ ሐካም ዘይትገበር ተቃርኖ ኀየለ።,"Protests broke out in front of hospitals across Greece to oppose compulsory vaccination for healthcare workers which takes effect today that risk dismissal of 10,000 unvaccinated workers." +በ2011 ከሶማሌ ክልል በስተቀር ሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች ለኤም ኤን ቲ ኤ እውቅና ተሰቷቸው ነበር። የ2011 የእውቅና ተልዕኮ የሶማሌ ክልል በጊዜ ሂደት ወደ ኤም ኤን ቲ ኤ እንዲያድግ የሚያስችሉ ሀሳቦችን አቅርቧል።,"በ2011ዘእንበለ ክፍለ ሶማሌ ኩሎሙ ክፍላተ ሀገር ተውህቦሙ ተአውቆ ለኤም ኤን ቲኤ። +ዘ2011ዘተአውቆ መልእክት ዘክፍለ ሶማሌ በጊዜሁ አቅረበ ሃሳባተ ከመያልህቅ ወያክህል ኀበኤም ኤን ቲኤ።","In 2011, all the regions in the country except the Somali Region were validated for MNTE. The 2011 validation mission made recommendations that would see the Somali Region progress to MNTE over time." +የቻይና ደህንነቶች ተቆጣጣሪ በባለአክሲዮኖች የአክሲዮን ሽያጭን የሚገድብ ሕግ አስታውቀዋል።,ዐቃብያነ ደኅንነት ዘቻይና በላዕለ ባዕልተ አክስዮን ሰይጦተ አክስዮን ዘይከልዕ ሕገ አስተኣመሩ።,The Chinese securities regulator introduces legislation limiting the sale of shares by shareholders. +ማሌዥያ ከህገወጥ የሰው ዝውውር ጋር በተያያዘ ከታይላንድ ጋር ከሚያዋስናት ድንበር አካባቢ 20 የሚጠጉ የሰው ሬሳዎችን በጅምላ መቃብሮች ውስጥ አገኙ።,ማሌዥያ በምክንያተ ፈሊሶተ ሰብእ ዘእንበለ ፈቃድ ኀበ ጥቃ መሬት ዘያስተዋስና ምስለ ታይላንድ ዕሥራ ዘይከውኑ በድናተ ሰብእ በውስተ መቃብር ዘመድበል ረከቡ።,Malaysia finds the bodies of more than 20 people believed to be victims of human trafficking in mass graves buried near the border with Thailand. +ባለፉት በተደረጉት 42 ጥናቶች ቸኮሌት ለልብ ጤና ጠቃሚ ሊሆን እንደሚችል ማሳየት ችለዋል።,በዘሃለፋ መዋዕል በዘተገብሩ 42 ዘሀተታ ድርሳናት አርእዮ ክሂሎሙ ጣዕማዊ ናዕት ከመይከውን በቋኢ ለጥኢና ልብ።,Meta-analysis of 42 previous studies concludes chocolate may be good for the heart. +በአርክቲክ ውሃዎች ላይ ለማረፍያ የሚሆን የባህር በረዶ ግግር ማግኘት ያልቻሉ የፓስፊክ ዋልረሶች በሰሜናዊ ምዕራብ አላስካ ባህር ዳርቻ ላይ ሪከርድ በሆነ ቁጥር በመምጣት ላይ ናቸው ።,ለምዕራፍ ዘይከውን ናዕተ በረዶ ባህር በላዕለ ማያተ አርክቲክ ዘኢክህሉ ረኪበ ዘፓስፊክ ዋልረስስ በላዕለ ፅንፈ ባህር ዘሰሜን ወምዕራብ አላስካ በዘኮነ አቢይ ኁልቁ ላዕለ መጺእ ውእቶሙ።,Pacific walruses unable to find sea ice on which to rest in Arctic waters are coming ashore in record numbers on a beach in north-west Alaska. +የዩናይትድ ስቴትስ ባሕር ኃይል ወደ የመን ይጓዛል ተብሎ በሚታመን በአረብ ባህር ላይ ሀገር አልባ በሆነ ጀልባ ውስጥ በሺዎች የሚቆጠሩ የጦር መሣሪያዎችን በቁጥጥር ስር መዋሉን አስታወቀ።,ዘዩናይትድ ስቴትስ ኃይለ ባሕር ላዕለ ኀበ የመን የሐውር ተብሂሎ ዘይትአመን ባሕረ ዐረብ በውስተ ሠረገላ ባሕር ዘአልቦ ሀገር በዐሠርቱ ምእት ዘይትኌለቁ ንዋያተ ኰናት እኂዞቶ አስተኣመረ።,The United States Navy announces that it has seized a shipment of thousands of weapons in a stateless dhow on the Arabian Sea believed to be en-route to Yemen. +ዮናፕ የዜና ወኪል እንደዘገበው ሰሜን ኮሪያ ከፒዮንጋን ግዛት ወደ የጃፓን ባህር ሁለት ሮኬቶችን ተኩሳለች።,ዮናፕ ገባሬ ዜና በከመ ተናገሮሁ ሰሜን ኮሪያ እም ደወል ዘፒዮንጋን ኀበ ባሕረ ጃፓን ክልዔተ ኲናታተ አየር ቀሐረት,Yonhap News Agency reports that North Korea has fired two projectiles from Pyongan Province into the Sea of Japan. +የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት የሆኑት ባራክ ኦባማ በሳምንታዊ መግለጫቸው በአላስካ እና በሜክስኮ ባህረ ሰላጤ የነዳጅ ፍለጋ እንደሚደረግ ቃል ገቡ።,ዘኮነ መኮንነ ዩናይትድ ስቴትስ ባራክ ኦባማ በመክስተ ስሙኑ በአላስካ ወበሜክሲኮ ውስጠ ባህር አተወ ቃለይትገበር ሀሰሳ ውሂዘ ነዳዲ።,President of the United States Barack Obama uses his weekly address to vow to seek oil in Alaska and in the Gulf of Mexico. +በሙዚቀኞች እና በፊልም ሰሪዎች ምርጫ ተሰጥኦን በመገንዘብ የሀገር ውስጥ የጥበብ ልህቀት ከሚከበርባቸው መድረኮች አንዱ ነው።,በዘፋንያን ወበ ተዋንያን ህርየት በለብዎ ተስጥኦ አሀዱ ውእቱ ዘይትከበር አውደ ጥበበ ልሂቅ በውስተ ሀገር።,"Recognizing talent by a selection of musicians and filmmakers, it has been one of the platforms where local artistic excellence is celebrated." +በክልሎች መካከል ያለውን ስለ ደሴቶች እና የአየር ክልል ውጥረትን በተመለከተ በግንቦት ወር መጨረሻ በምስራቅ ቻይና የጋራ የባህር ኃይል ልምምዶችን ለማድረግ ማቀዳቸውን የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እና ሩሲያ አስታወቁ።,በማእከለ ክፍላተ ሀገር ዘሀለወ በይነ ደሴታት ወክፍለ አየር ፅዕቀተ በዘአመረ በፍጻሜ ወርኃ ግንቦት በምስራቀ ቻይና ለገቢረ ለሚደታት ህቡራነ ኃይለ ባሀር ወስኖቶሙ አስተአመሩ ዘቻይና ህዝበ ሪፐብሊክ ወሩሲያ።,The People's Republic of China and Russia announce plans to hold joint naval exercises in the East China Sea in late May amid regional tensions about islands and airspace. +በስኮትላንዶች የተሰራውና አካል ጉዳተኛ ሰዎች እንዲራመዱ የሚያስችለው ኤክዞስኬለተን የተሰኘው አርቲፊሻል እግር በእንግሊዝ ውስጥ ለገበያ እንዲቀርብ ፍቃድ አገኘ።,ዘተገብረ በእስኮትላንድአውያን ወስቡራን አካል ሰብእ ዘየሃውሩ ወያክህሎሙ ኤግዞስከለተን ዘተሰምየ አምሳለ እግር ረከበ ፈቃደ ከመ ይቅረበ ውስተ ምስያጠ እንግሊዝ ።,"A Scottish-designed bionic leg exoskeleton, designed to allow handicapped people to walk, is approved for sale in the United Kingdom." +የአካዳሚ ሽልማትንመ የቡክ ፕራይዝንም ሽልማቶች በመውሰድ ብቸኛ የነበረቸው ሩት ፕራወር ጃህበቫላ በ85 አመቷ ከዚህ አለም በሞት ተለይታለች።,"ስርጋዌ አካዳሚ ወስርግዋ ዘቡክ ፕራይዝንም በወሲደ ስርግዋት ዘኮ +ነትሩባህቲታ ሩት ፕራወር ጃህበቫላ አእረፈት እምነዝዓለም በ85 ዓመታ ።","Writer Ruth Prawer Jhabvala, the only person to have won both an Academy Award and a Booker Prize, dies at the age of 85." +አሜሪካ በተባበሩት መንግስታት በኩል ከኢራን የቀረበላትን በሰላም ጉዳይ ሶሪያንም ጨምሮ ውይይት እናድርግ የሚል ጥያቄ ውድቅ አደረገች።,አሜሪካ በኀበ ኀብሩ መንግስታት እምኢራን ዘቀርበ ላቲ ግብረ ሰላም ወሶርያሂ አውደቀት ዘይብል ንግበር ተቃርቦ።,The United States rejects the invitation of Iran by the United Nations in peace talks involving Syria. +በመንግሥት እገዳ ሥር ከ 18 ወራት በላይ በኋላ ሲቪል ዜጎች በሶሪያ ሲቲ ኦፍ ሆምስ በአማጽያን ቁጥጥር ስር ከነበሩት አካባቢዎች ተፈናቅለዋል።,በአቅሞ መንግስት ስርው እም ድኅረ ላዕለ18 አውራህ ህልዋን ሰብእ ተሰዱ እምሶሪያ ሲቲ ኦፍ ሆምስ በአማፅያን እምዘነበሩ ።,Civilians are evacuated from a rebel-held area of the Syrian city of Homs after more than 18 months under a government blockade. +የጃፓን የሴቶች የእግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን የ2011 የፊፋ የሴቶች አለም አሸንፎ ወደ ጃፓን ሲመለስ በሺዎች በሚቆጠሩ ደጋፊዎች አቀባበል ተደረገለት።,ዘጃፓን አንስትያ ብሃረ ተውኔት ህየ2011 ህብረት ዘፊፋ አንስትያ ዓለም መዊዖ እንዘይትመየጥ ኀበ ጃፓን በሽህ ዘይትኌለቁ ተላውያን ተገብረ ሎቱ ተቀብሎ።,The Japan women's national football team returns home to be greeted by thousands of fans after winning the 2011 FIFA Women's World Cup. +የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ኤጀንሲ (ዩኤስኤአይዲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ አርብቶ አደሮችን ለመርዳት የ52 ሚሊዮን ዶላር የአምስት ዓመት መርሃ ግብር ጀምሯል።,ዓለማተ ምድር ዘዩናይትድ ስቴትስ ዘአሰንዮ ኤጀንሲ በኢትዮጵያ ዘይትረከቡ ለረዲአ መስተገብራን ዘ52 አእላፋት ምናን ዘአምስቱ ዓመት መርሃ ግብረ ተወጥነ።,"The program called “Pastoralist Areas Resilience Improvement and Market Expansion – PRIME” is jointly designed with global climate change initiative and will be implemented from October 2012 up to 2017 in 36 districts found in Oromia, Afar and Somali regions." +የኡዝቤኩ የመሃል ክፍል ተጫዋች ሰርቨር ጄፓሮቭ በኤዥያ እግርኳስ ኮንፌደሬሽን መቀመጫ በተደረገ ዝግጅት ለሁለተኛ ጊዜ የኤዥያ የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ተባለ።,ዘማእከለ ክፍል ተዋናይ ሰርቨር ጄፓሮቭበ በእግረ ተውኔት ዘኤዥያ ምንባረ ኮንፌደሬሽን በዘተገብረ እዳሜ ክልኤተ ጊዜያተ ተኀርዬ ዘዓመቱ ሰናይ ተዋናይ።,"Uzbek midfielder Server Djeparov is named Asian Footballer of the Year for the second time, in a ceremony held at the Asian Football Confederation headquarters." +የኢትዮጵያ አየር መንገድና ኩዌት በቤት ሰራተኞች ቅጥር ላይ የመግባቢያ ሰነድ ረቂቅ ላይ ተወያይተዋል።,ዘኢትዮጵያ ፍኖተ አየር ወኩየት ተሰነአው ወተናበቡ ዘሙባአ ረቂቅ ፅሑፍበ���ድሞ አመታት ዘቤት ።,Ethiopian and Kuwait held discussion on the draft memorandum of understanding (MoU) on the employment of domestic workers. +በሀዋሳ ከተማ በተካሄደው ቤቲኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቻምፒዮኑ ፋሲል ከነማ ሀዲያ ሆሳዕናን 3 ለ 1 አሸንፏል።,በዘተገብረ በምስያጠ ሀዋሳ ዘኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መዋኢሁ ፋሲል ከነማ ለሀድያ ሆሳእና ሞኦ 3ለ1።,"In Betking Ethiopia Premier League match, happened in Hawasa, the champions Fasil Kenema beat Hadiya Hosaena 3 to 1." +በመሆኑም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ማህበር በሜዳው ከጋና ጋር የሚያደርገውን ጨዋታ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመውሰድ መሞከሩ አስደንጋጭ ነው።,በዘኮነ ዘኢትዮጵያ ማህበረ ተውኔት ዘእግር በመካኑ ዘይገብሮ ምስለ ጋና ተውኔት ለወሲድ ኀበ ደቡብ አፍሪካ ሀልዮቱ አደንጋፂ ኮነ።,"It is, therefore, shocking that the Ethiopian Football Association would seek to take their home match against Ghana to South Africa." +በታይላንድ አንድ ኮራቶሱቹስ ጂንታሳኩሊ የተባለ የጥንት የአዞ ዝርያ ቅሪተ አካል ተገኝ።,በታይላንድ ተረክበ አሀዱ ኮራቶሱቹስ ጂንታሳኩሊ ዘተብህለ ዘርአ አፅመ አዞ።,"A new species of ancient crocodile, Khoratosuchus jintasakuli, is identified from a fossil in Thailand." +የፊሊፒንስ ወታደር እንደዘገበው፣ ከፊሊፒንስ የባህር ዳርቻ የቻይና መርከቦች የፊሊፒንስ ዓሣ አጥማጆች ላይ እ.ኤ.አ. ባለፈው ጥር 27 ወር ጭቆና አድርሰዋል የሚል ሪፖርት ተደርጓል።,ሰርዌ ፊሊፕንስ ከመዘገቦ እምፅንፈ ባህረ ፊሊፕንስ መርከባተ ቻይና ላዕለ አስጋርያነ አሳ ከመኁልቆ ኢሮፕ በዘኀለፈ ወርኃ ናባጥ 27 ሪፖርት ተገብረ ዘይብል አብፅሁ ግፍአ።,"Chinese vessels reportedly harassed Filipino fishermen off the coast of the Philippines last January 27, according to the Philippine military." +ማሊ የ 2 ዓመቷ ህፃን በኢቦላ በሽታ መየዟን አረጋገጠች ፣ ይህም በሀገሪቱ የመጀመሪያው በሰነድ የተመዘገበች ታማሚ ያደርጋታል።,ማሊ አፅደቀት ዘክልኤ ዓመት ህፃን ከመ ተእህዘት በደዌ ኢቦላ ወዝ ዘቀዳሚ በሀገር በመዝገብ ዘተዘግበ ህምምት ይገብራ።,"Mali confirms that a 2-year-old girl has tested positive for Ebola, marking the country's first documented case." +በጦርነት በወደመችው አሌፖ ከተማ በሚገኘው ማእከላዊ እስር ቤት አካባቢ በሲሪያ አማፂያን እና በመንግስት ሃይሎች መካከል እየተደረገ ባለው ግጭት የትኛው አካል አካባቢውን እየተቆጣጠረ እንዳለ አልታወቀም።,በቀትል በዘጠፍአት በዘይትረከብ አሌ ፖ ትእይንት ማእከለ ሞቅህ በአማፅያነ ሲሪያ ወኃይለ መንግሥት በዘተገብረ ማእከለ ጸብእ አይቴ አካል ከመነስአ ኢተአምረ።,"Fighting between Syrian rebels and government forces rages around the Aleppo Central Prison in the war-torn city of Aleppo, but it is unclear whether rebels control all or part of the facility." +ከላንግሌይ ክልላዊ አውሮፕላን ማረፊያ የተነሱ ሁለት ትናንሽ አውሮፕላኖች በምዕራብ ካናዳ በሚሽን ፣ በብሪቲሽ ኮሎምቢያ አቅራቢያ በመጋጨታቸው ቢያንስ አንድ ሰው ሞቷል።,ክልኤቱ ንኡሳን መንኮራኩራት ዘተንስኡ እምክፍለ ላንግሌይ መንኮራኩር በምዕራበ ካናዳ በሚሽን ወበብሪቲሽ ወኮሎምቢያአ አቅራብ በዘተገፍተኡ በዘይንዕስ አሀደ ሰብእ ሞተ።,"Two small planes (took off from Langley Regional Airport) collide mid-air near Mission, British Columbia, in western Canada, with at least one person dead." +"የስዊድን የመንግሥት የሥራ ስምሪት አገልግሎት በስህተት 61,000 ሰዎችን ለተመሳሳይ የሥራ ቃለ መጠይቅ መጥራትን አስመልክቶ በስቶክሆልም ከተማ ብጥብጥ ተቀስቅሷል።","ሙፋረ ግብር ዘመንግሥተ ስዊድን በሳህተ ተክህኖ 61000 ሰብአ ለተመሳሳሊ ዘግብር ጽዋኤቃለ ጠይቆ +ዘአመረ በስቶክሆልም ትእይንት ተቃህዎ ተወጥነ።","Chaos erupts in Stockholm after the Swedish Public Employment Service by mistake invites 61,000 persons to the same job interview." +የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ባለፉት አመታት የአጎዋ ብቁነታቸውን ለመጠቀም ያልተቋረጠ ጥረት አድርገዋል።,"ሀገራተ አፍሪካ ዘምስራቅ በዘ +ኀላፋ ዓመታት ለተበቋኤ አጎዋ ህሩየ ዘኢያንተገ ድካመ ገብሩ።",East African countries have made sustained efforts to take advantage of their AGOA eligibility in recent years. +በአማዞን አካባቢ የተከሰተውና ለረጅም ጊዜ የተከሰተው ድርቅ ብራዚልን በ25 ከተሞቿ ላይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንድታውጅ አስገድዷል።,በአቅረበ አማዞን ዘተከስተ ወዘተከስተ የብስ ለነዊሃ ጊዜ አገበራ ለብራዚል ከመ ታውጽእ ትእዛዘ ዘጉጓኤ።,A prolonged drought in the Amazon region forces Brazil to declare a state of emergency in 25 towns. +የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት ገዳይ የሆነው የኢቦላ ቫይረስ መዛመት እስካሁን 59 ተጎጂዎችን ህይወት እንደቀጠፈ እና በሽታው ከደቡብ ጊኒ ወድ ዋና ከተማዋ ኮናክሪ እንደተዛመተ ገለፀ።,ዘኀብሩ መንግስታት ረዳኤ ህፃናት ቀታሊ ዘኮነ መጺአ ወገቢአ ኢቦላ ቫይረስ እስከናሁ ቀተለ 59 ሙታነ ወደዌሁኒ ሰፍለ ኀበ ደቡብ ጊኒ ትእይንት ተከስተ።,The United Nations Children's Fund reports that an outbreak of the deadly Ebola virus that has so far claimed the lives of 59 victims has spread from southern Guinea to the capital Conakry. +የኒው ጀርሲው ፀሃፊ ቀድሞ የኦሎምፒክ ሜዳሊያ ባለቤት የሆነውን የካርል ሌዊድን ለግዛቷ ሴኔት የመወዳደር ፍላጎት ከብቃት መስፈርቶች አለመሟላት ጋር በተያያዘ በውድቅ አደረጉ።,ፀሐፌ ኒው ጀርሲ ቀዳሚ በአለ ሰርጎ ኦሎምፒክ ሀሲሰ ሴኔት ምህዳር ዘተአርዮ ከመኢመላ ሐስፈርቱ ወውዱቀ ገብሩ።,New Jersey's Secretary of State rejects former Olympic medallist Carl Lewis's bid to run for the state Senate due to eligibility requirements. +የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር አምባሳደር አብዱላዬ ዲዮፕ እንደገለፁት ቀጣዩ ኮንግረስ በግንቦት 2020 በአዲስ አበባ በሚገኘው የአፍሪካ ህብረት ዋና ፅህፈት ቤት ይካሄዳል።,መኮንነ አፍሪካ ሕብረት ዘተወከለ አብዱላዬ ከሐ ዲዮፕ ከመ ከሰቱ ዘይመጽ ኮንግረስ በወርሀ ግንቦት 2020 በዘይትረከብ ጽጌ አዲስ በተ ፀህፈት ወይትገበር።,"According to chief of staff of the African Union chairperson, Ambassador Abdoulaye Diop the next congress will take place at the AU’s headquarters in Addis Ababa in May 2020." +ነፈሰደፒ የኢትዮጵያን የደን ሽፋን በ2020 ወደ 20 በመቶ እና በ2025 ወደ 30 በመቶ ለማሳደግ እና ደን በኢኮኖሚ መዋቅራዊ ማሻሻያ ዋና ዘርፍ ያደርገዋል።,ዘኢትዮጵያን ዘሀቅል ሀብት በ2020 20 በመቶ ወ በ 2025 ኀበ 30 በምዕት ለአልህቆ ኢኮኖሚ ይገበሮ።,The NFSDP will ensure an increase in Ethiopia`s forest coverage to 20 percent in 2020 and 30 percent in 2025 and make forest a core sector in economic structural reforms. +ህንድ ያላትን አጋርነት ይበልጥ በማጠናከር የኢትዮጵያን እድገት በፈጠራና በቴክኖሎጂ ለመደገፍ ቁርጠኛ ነች።,ዘባቲ ህንድ ተራድኦ ዘየአቢ በአፅንኦት ወሳኒት ይዕቲ ለልህቀተ ኢትዮጵያ በፈጢር ወበቴክኖሎጂ።,India is committed to further deepen its partnership with Ethiopia to support its development with innovation and technology. +የፈረንሣይ ፀረ-ሽብር ፖሊስ በታዋቂ ሰዎች ላይ የሽብር ጥቃት አቅደው ነበር የተባሉ ስድስት ሰዎችን በቁጥጥር ስር አውሏል።,ዘፈረንሳይ ፀረ ሁከት አቃቤ ሰላም በላዕለ ዘተአምሩ ሰብእ ዘቀትለ ሁከት አሲሮሙ ዘተብህሉ ስድስተ ሰብአ አውአለ በሞቅህ።,French anti-terror police arrest six people in Paris who were said to have been planning a terrorist attack on well known figures. +ሴኔጋል ባለፈው ቅዳሜ ከ አይቮሪ ኮስት ጋር ካደረገቸው ሁከት የሞላበት ጨዋታ ከ2013 የአፍሪካ ዋንጫ ተሰናበተች።,ሴኔጋል በዘሀለፈት ቀዳሚት በዘገብረት ተፃብኦ ምስለ አይቮሪኮስት ሀውክ ዘተመላአ ተውኔት ከ2013 ዘአፍሪካ ጽዋእ ወጽአት።,Senegal are disqualified from the 2013 Africa Cup of Nations after last Saturday's stadium riot in the game with Ivory Coast. +ኦክላሆማ እንስሳትን ለማስወገድ የሚያገለግውን ፔንቶባርቢት መርዛማ የመርፌ መድሃኒት የሞት ፍርድ የተፈረደባቸው እስረኞች ላይ ��መጠቀም የመጀመሪያዋ የአሜሪካ ግዛት ትሆናለች።,ኦክላሆማ ለቀቲለ እንስሳት ዘይከውን ህምዘ መድኀኒተ መድፍእ ዘሞት ፍትህ በዘተፈትሐ ቦሙ ሙቁኃን በፈጽሞ ቀዳሚት ሀገር ትከውን።,"Oklahoma becomes the first U.S. state to carry out an execution with pentobarbital, a lethal injection drug used for euthanizing animals." +የዩክሬን ሀይሎች በኖቮአዞቭስክ አቅራቢያ ከሩሲያ ድንበር ወደ ዩክሬን የገቡትን ወደ ሃምሳ የሚጠጉ የታጠቁ ተሽከርካሪዎች የአንድ ቡድን ትልቅ ክፍልን ለማቆም እንደቻሉ ተናግረዋል።,ኃይለ ዩክሬን በአቅራበ ኖቮአዞብስክ እምፅንፈ ሩሲያ ኀበ ዩክሬን ዘይከውኑ መጠነ ሀምሳዘአጠቁ ሰረገላትዘ ከመአቀሙ ዘአሀዱ ክፍለ አቢይ ከመ ክህሉ ተናገሩ።,"Ukrainian forces say they managed to stop a larger part of a convoy of around 50 armoured vehicles, which entered Ukraine from the border with Russia near Novoazovsk." +የማንችስተር ዩናይትዱ ተጫዋች ሪዮ ፈርዲናንድ በጨዋታው መጨረሻ ጁንየት ችኩር ፊት በማጨብጨብ በማንጓጠጡ የዲሲፕሊን እርምጃ ለወሰድበት ይችላል።,ተዋናይ ዘማንችስተር ዩናይትድ ሪዮ ፈርድናንድ በፍፃሜ ተውኔቱ በዘጠፍሐ ወመነነ ይትቀጻ ።,Manchester United player Rio Ferdinand may face a disciplinary procedure after his sarcastic hand-clapping gesture before Cüneyt Çakır at the end of the game. +"ሀሙስ እለት በስልጠና ወቅት ""እኔ በጥሩ ሁኔታ ላይ ነኝ"" ብሏል።",በእለተ ሐሙስ በወርሃ ብህተት አነ በከዊነ ሰላም ብህለ።,"""I'm in good condition,"" he said during training on Thursday." +በዚህ መረጃ መስጫ መሰረት የማጣሪያ ጨዋታው ወደ ከፍተኛ ማርሽ በመግባቱ‘ብሩስ ከኢትዮጵያ ጋር በተከታታይ ብሚደረጉ ጨዋታዎች “ስድስት ነጥብ ለማግኘት ሁሉንም ነገር እንዲያደርግ” ቡድኑን አሳስቧል።,በዝ መሠረተ ውሂበ ዜና ንኡስ ዘተባድሮ ተውኔት እስመ ገብአ ኀበ አቢይ ብሩስ ለዘይትዋነዮ ምስለ ኢትዮጵያ ሀረኪበ ስድስቱ ኩሎ ከመይገብር አህለዬ ህቡራኒሁ።,"According to this outlet, ‘Broos has challenged his side to “do everything to get six points” from back-to-back matches against Ethiopia as the qualifiers enter top gear.’" +የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቤንጃሚን ኔታንያሆ እስራኤል ሙሉ ለሙሉ በጋዛ አካባቢ ስላሉ እና ወደ ሃማስ ወደሚገኝባቸው የጋዛ ሰርጥ የሚደረጉ የህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውሮች የመቆጣጠር ስልጣን እና ሃላፊነት አላት ሲሉ ተናገሩ።,መኮንነ እስራኤል ኔታንያሁ ምሉእ በዘምሉእ በአቅረበ ጋዛ ዘኢተፈቅደ መንገኒቀ አንሶስ ዎ ከመታቁም ሀለዋ ግብረ ፈፅሞ እንዘ ይብለ ተናገረ ።,"Israeli Prime Minister Binyamin Netanyahu says that Israel is ""fully entitled to work against"" attempts by the Gaza-bound ""provocation flotilla"" to smuggle arms into the Hamas-controlled Gaza Strip." +በጨዋታው ፍቃዱ አለሙ ለፋሲል ከነማ ሶስቱንም ጎሎች በማስቆጠር ሀትሪክ ሲሰራ ባዬ ገዛኸኝ ለሀዲያ ሆሳዕና ብቸኛ ጎል አስቆጥሯል።,በተውኔቱ ፈቃዱ አለሙ ሰለስተ መዊአ በአብኦ ሰላሰ እንዘ ይገብር ባዬ ገዛኻኝ ለሀድያ ሆሳዕና አሀደ አግብአ።,Fekadu Alemu has got a hat-trick in the game by scoring all the three goals for Fasil Kenema while Baye Gezahegn netted the only goal of Hadya Hosaena. +የ 24 ዓመቱ ጣሊያናዊ የሞተር ሳይክል ተወዳዳሪ ማርኮ ሲሞንሴሊ በማሌዥያው ሞቶጂፒ ላይ ወድቆ በሁለት ሌሎች ተወዳዳሪዎች በመገጨቱ የሞተ ሲሆን ውድድሩም በዚህ ምክንያት ተሰርዟል።,ዘ24 ወሬዛ ዓመት ዘሞተር ተባዳሪ ማርኮ ሲሞንሲሊ በክሌኤቱ ድህረ ተገፍትአ ወሞተ ወተባድሮቱ ቆመ።,"24-year-old Italian motorcycle racer Marco Simoncelli dies after crashing and being hit by two other riders at the Malaysian MotoGP, leading to the cancellation of the race. ," +የእስራኤል አየር ሃይል የተቃጣበትን የሚሳኤል እና የሞርታር ጥቃት ማላሽ ነው ሲል በጋዛ ሰርጥ ላይ ጥቃት መፈፀም ጀመረ።,ኃይለ አየረ እስራኤል ዘመጽኡ ቦቱ ሞርታር ወሚሳል ዘመንሱት በብሂለ ሚጠት ወጠነሂ ፈፅሞ መንሱት።,The Israeli Air Force launches an attack against tunnels leading from Gaza into Israel in response to missile attacks and mortar fire. +የዩናይትድ ስቴትስ የሀይማኖት ሚኒስትር የሀገሪቱን ግብረሰዶማውያን እና ሌዝቢያን ነዋሪዎችን እስኪሞቱ ድረስ በኤሌክትሪክ አጥር ጀርባ የማሰር እቅዱን ሲገልጽ የሚያሳይ ቪዲዮ ከወጣ በኋላ ውዝግብ ተቀስቅሷል።,እግዚአ ሃይማኖት ዘዩናይትድ ስቴትስ ዘሀገሪቱ ገብረሰዶም አፍቃርያን ወሌዝብያን እስከ ይመውቱ በነድ አሲሮቶ እንዘይወጽ አመጽ ተነስአ።,Controversy is stoked after a video emerges of a U.S. religious minister outlining his plan to imprison the country's gay and lesbian population behind an electric fence until they die. +በዩጋንዳ የመውጣት ስምምነት ከተደረገ በኋላ የኤም23 አማፂዎች ከመንግስት ወታደሮች ላይ ይዘዋቸው ከነበሩ ቦታዎች ላይ እንዳፈገፈጉ አሳወቁ።,ድኅረ ተገብረ ወጺአ ተሰናእዎ ውስተአዩጋንዳ አማጽያን ኤም23 አስተአመሩ እም ላዕለ ሐራ መንግሥት ከመወጽኡ እመሬት ዘነሥኡ ቀዳሚ።,M23 rebels announce their withdrawal from territory captured from government troops after a pullout deal was reached in Uganda. +የተባበሩት መንግስታት የጦር ፍርድ ቤት 14 የኬሚካል የጦር መሳሪያ ጥቃቶችን በተመለከት ምርመራ እያደረገ እንዳለ አስታወቀ።,ዘኀብሩ መንግሥታት ቤተ ፍትህ 14 ዘቀትለ ምቅታል ህጉለታተ በዘአመረ አስተአመረ ከመገብረ ሀተታ።,The head of a United Nations war crimes tribunal states that it is investigating 14 alleged instances of chemical weapons attacks. +የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ የመገናኛ መሣሪያዎች እና ሶፍትዌሮች የንግድ ማዕቀብ መንግስታዊ ላልሆኑ ኢራናውያን አነሱ።,መኮንነ አሜሪካ ባራክ ኦባማ አንስኡ ዘተራክቦ ምንባበ ወምስጢራተ ረኪብ በማዕቀበ መንግሠት ።,U.S. President Barack Obama lifts a trade embargo of communications equipment and software to non-government Iranians. +ሶስት የናሚቢያ ሴቶች ከፍላጎታችን ውጪ ላለመውለድ የሚያስችለውን የህክምና ሂደት እንድንከታተል ከተደረገብን በ|ላ ኤችአይቪ ተይዘናል በማለት መንግስትን ላይ ክስ አቀረቡ።,ሰላስ አንስትያ ናሚቢያ በዘተገብረ ብነ ውሂጠ መድኀኒት ዘኢያወልድ ዘእንበለ ፈቃድነ ብሂሎሙ ሰከያሁ ለመንግሥት ።,Three Namibian women sue the state after they are sterilised without their informed consent after being diagnosed as HIV positive. +በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ እና በዋና ስራ አስፈፃሚ ፒተር ንዴግዋ የተመራ የሳፋሪኮም የልዑካን ቡድን ዛሬ ተወያይተዋል።,በመኮንነ ምናን አህመድ ሺድ ወበፈጻሜ ግብር ፒተር ዘተመርሃ ልኡካን ዘሳፋሪኮም ተናበቡ ይእዜ።,Finance Minister Ahmed Shide and a Safaricom delegation led by CEO Peter Ndegwa held discussion today. +የአውስትራሊያው ጠቅላይ ሚኒሰተር ኬቪን ሩድ እና የተቃዋሚ መሪ የሆኑት ቶኒ አቦት በመስከረም ለሚደረገው የፌደራላዊ ምርጫ በቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ክርክር አደረጉ።,መኮንነ አውስትራሊያ ኬቢን ሪድ ወመርሐ ተቃውሞ ቶቲ አቦት በወርሃ መስከረም ለዘይትገበር ገብሩ ተቃህዎ።,Australian Prime Minister Kevin Rudd and Leader of the Opposition Tony Abbott participate in the first of three televised leaders debates ahead of September's federal election. +በካናዳ-አሜሪካ ጨዋታ ትርኢት ላይ የሚታወቀው አሌክስ ትሬቤክ ዝቅተኛ የልብ ድካም ያጋጠመው ሲሆን ፣ “ሙሉ በሙሉ ይድናል” ተብሎም ይጠበቃል።,በተውኔተ ካናዳ ትሬቤክ ዘይትአመር እመይረክቦ ንስቲተ ህማመ ልብ ይድህን።,"Canadian-American game show personality Alex Trebek suffers a mild heart attack, but is expected to ""fully recover""." +"በቀድሞው የብሪታንያ ቅኝ ግዛት በሆንግ ኮንግ ከተማ በተደረገው ተቃውሞ 52,000 (ሃምሳ ሁለት ሺህ) የሚገመቱ ሰዎች ተሳትፈዋል።",በቀዳማይ ኮነኔ ብሪታንያ በዘተገብረ ተቃውሞ በሆንግ ኮንንግ 52000 ዘይተአሰቡ ተሳተፉ።,"An estimated 52,000 people took part in anti-government protests in the former British colony of Hong Kong." +ፕሬዚደንት ጆቭኔል ሞይዝ ቀድሞ ሰኔ 27 ላይ ���ንዲደረግ የታቀደውን የህገመንግስታዊው ህዝበ ውሳኔ በሃገሪቱ እየጨመረ የመጣውን የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በማድረግ ላልታወቀ ቀን እንዲተላለፍ አደረጉ።,መራሒ ጆቭኔል ሞይዝ በቀዳሚ ሰኔ ፳፯ ከመ ይትገበር ለዘተሐለየ ብያኔ ሕዝብ ዘሕገ መንግሥት በምክንያተ ደምሮተ ኮቪድ-፲፱ ለዘኢተአምረ ጊዜ ከመ ይኅልፍ ገብሩ።,"President Jovenel Moïse postpones the constitutional referendum, originally scheduled for June 27, to an unknown date citing rising COVID-19 cases in the country." +"በትግራይ ክልል ያለው የሰብአዊነት ሁኔታ የተባባሰ ነው፤ 5.2 ሚሊዮን ሰዎች ለአደጋ የተጋለጡ ሲሆኑ፣ በአፋር ክልል 534,000 እና 3.3 ሚሊዮን በአማራ ናቸው።",በክፍለ ትግራይ ዘሀለወ ረሀብ ወሞተ ሰበእ ለእለ ብዕሰ ውእቱ 52 አእላፋት ወበአፋር 534000 ወበአማራሂ3.3 አእላፋት ዘተመንደቡ።,"However, there is still no indication as to when help will arrive after the UN announced on Wednesday that it was forced to suspend aid distribution in the northern Ethiopian town of Kombolcha after gunmen looted its warehouses." +በቅድመ ታሪክ ወቅት የነበረው የፔላጎሪነስ ሳንደርሲ ወፍ ዝርያ እስካሁን ከተገኙ የወፍ ዝርያዎች በመጠን ትልቁ ተብሎ የተለየ ነው።,በዝክረ ቀደምት ዘነበረ ዘርአ ኦፈ ፔላሪጎስ ሳንደረሲ ዘተሌለየ ከመ አቢይ ውእቱ ።,The prehistoric bird Pelagornis sandersi is identified as the largest flying bird yet discovered. +አንድ እንግሊዛዊ ፎቶ አንሺ የተፈጥሮ ቦታዎችን በጥሩ ሁኔታ ለማንሳት በሚል በትንሽ ገንዘብ ድሮን ሰራ።,አሀዱ ዘእንግሊዘ,A British photographer designs and builds a drone as a low cost alternative for shooting nature documentaries. +በባሜንዳ አውሮፕላን ማረፊያ ለማረፍ የሞከረ አንድ የካሜር ኮ አውሮፕላን በእሳት ተያያዘ፣ ነገር ግን አብራሪው ምንም አይነት የሞት አደጋ እንዲሁም በሰው ላይ ከባድ ጉዳት ሳይደርስ አውሮፕላኑን በሰላም ማሳረፍ ችሏል።,በዘባሜንዳ ምዕራፈ ሰረገላ አየር ለአዕርፎ ዘመጽአ አሐዱ ሰረገላ አየር ዘካሜር ኮ በእሳት ውእየ።ባሕቱ ነዳሒሁ ምንተኑመ ኢኮነ።ወበላዕለ ሰብእ ክቡድ መንሱት እንዘ ኢይበጽሕ በሰላም አዕርፎተ ክህለ።,"A Camair-Co plane is fired upon while attempting to land at Bamenda Airport, but the pilot manages to safely land the plane with no casualties reported." +በኤሽያ፣ በአውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ በአስር ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች ከስራ መፈናቀልን፣ እኩልነትን እና የኢኮኖሚ ቁጥጥሮችን በተመለከተ የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ።,በአውሮፓ ወበኤዥያ ወበሰሜን አሜሪካ በአሰርቱ እልፍ ዘይትኌለቁ በአመሮ እሩየ መካልይ ወጽኡ ለተቃውሞ ።,"Tens of thousands of people march in Asia, Europe and North America, protesting against job cuts, inequality, and austerity measures." +ትሮፒካል ዲፕሬሽን ሃርቬይ ወደ የባህር አውሎንፋስነት አድጎ በምድብ 3 በቴክሳስ ባህር ዳርቻ ላይ መሬት ላይ እንደሚወድቅ የጠበቃል ፣ ለሕይወት አስጊ የሆነ ማዕበል ፣ ዝናብ እና የንፋስ አደጋዎችንም ያመጣል።,ትሮፒካል ዲፕሬሽን ሃርቬይ ኀበ ነፋሰ ዓውሎ ዘባሕር ልሒቆ ይትዐቀብ ከመ ይወድቅ ላዕለ ጽንፈ መሬተ ባሕረ ቴክሳስ ዘመዐርግ ሠለስቱ።ወያወጽእ ማዕበለ ዝናመ ወነፋሰ ዘያፈርህ ለሕይወት።,"Tropical depression Harvey becomes a hurricane, expected to make landfall on the Texas coast at Category 3, bringing life-threatening storm surge, rainfall, and wind hazards." +የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ባለፈው አርብ ረፋድ ላይ ባደረገው ስብሰባ ከትግራይ ክልል የተውጣጡ የንግድ ድርጅት ባለቤቶች እና ስራ አስኪያጆች ጋር ኩባንያዎቹ በስራ ላይ ያጋጠሟቸውን ችግሮች ለመፍታት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር አድርጓል።,ሚኒስትር ዘንግድ ወኢንዱስትሪ በዘኃላፊ ጽባሕ ዘዓርብ በዘገብሮ ጉባኤ እም ብሔር ዘትግራይ ዘተዋጽኡ ባዕላነ ኅብረት ዘንግድ ወመራሕያነ ግብር ዘኩባንያ በላዕለ ግብር ዘረከብዎሙ መንሱታተ ለፈቲሖት በዘይትከሀል ቦቱ ከዊኖት ምክረ ገብሩ።,"In a meeting held late on Friday, the Ministry of Trade and Industry (MoTI) consulted business owners and managers from the Tigray region on ways of addressing the problems companies faced during the operation." +በእለቱ በተለያየ የእድሜ ክልል እና የአካል ብቃት ደረጃ የሚገኙ እጅግ በጣም ብዙ አይነት ሯጮች መሳተፋቸው ተጠቁሟል።,ወበእለቱ ተነግረ ብዙሃን እለይትሌለዩ በአካል ወበእድሜ ወፈድፋደ ብዙኃን ከመተሳተፉ።,"On the day, a huge variety of runners from all age groups and fitness levels participated, it was indicated." +በደቡብ ሱዳን የሚገኙ 4.9ሚሊዮን ሰዋች በረሃብ ምክንያት እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ተጠቆመ።,በውስተ ደቡበ ሱዳን ዘይትረከቡ አርባዕቱ ምእት ወተስዓ እልፍ ሰብእ በምክንያተ ረሀብ ረዳኤ ከመዘየኀሥሡ ተአመረ።,More than 4.9 million people in South Sudan are in need of aid due to a famine. +በአፍሪካ፣ በአውሮፓ እና በምስራቃዊ አሜሪካ የፀሃይ ግርዶሽ ተከሰተ።,በአፍሪካ ወበአሮፓ ወበምሰራቀ አሜራካ ፅላሎተ ፀሐይ ተከስተ።,"A solar eclipse sweeps across Africa, Europe and the Eastern United States." +ብላክ ቤሪ ሊሚትድ የሞባይል ሶፍትዌር አቅራቢ የሆነዉን ጉድ ቴክኖሎጂን እንደሚገዛ አሳውቋል፤ ይህም በነገሮች በይነመረብ ውስጥ ያልውን ድርሻ ወደ አገልግሎት ሰጪነት ዘርፍ ለማሸጋገር የሚያደርገውን መጠነ ሰፊ የማስፋፊያ ለውጥ አካል ነው።,ብላክ ቤሪ ሊሚትድ አቅራቤ ሶፍትዌር ዘምስትንባብ ለዘኮነ ጉድ ቴክኖሎጂ ከመ ያጠሪ አስተአመረ።ወዝንቱኒ እምውስተ ግብራት ዘይገብሮ ዘአልሕቆ ነገራት ዘበይነ መረብ ኀበ ወሀብያነ በቍዔት ዘየዐቢ።,"BlackBerry Limited announces it will purchase Good Technology, a provider of mobile software, as part of its broader shift to a services role within the internet of things." +በአንድ ጀልባ የተጎተቱ የውሃ ተንሸራታቾች ብዛት(145) የዓለም ሪከርድ መሰበሩን ዴይሊ ሜይል ዘግቧል።,በአሀዱ መርከብ ዘተስህቡ ዘማይ ዋናእያን ብዝህ ዘገበ ዴይሊ ሜል ከመ ሰበረ ጠፈረ ኁልቁ።,The Daily Mail reports that the world record for the number of water skiers pulled by a single boat (145) has been broken. +የሰሜን ኮሪያ ባለሥልጣናት በሕገ -ወጥ የአደንዛዥ ዕፅ ንግድ ውስጥ ተሳታፊ መሆናቸውን አዲስ ማስረጃ ስካይ ኒውስ ዘግቧል።,መኳንንተ ሰሜን ኮርያ ከመ ኮኑ ተሳታፍፍያን እምዕፅ ዘያሰክር ወዘኢተፈቅደ ዘገበ እስከይ ኒውስ።,Sky News reports new evidence that North Korean officials have been involved in the illegal drugs trade. +በአውስትራሊያ እና በጃፓን መካከል ለፍፃሜ ከሚደረገው የ2011 የእስያ ዋንጫ ጨዋታ በፊት ፖሊስ ትኬት የያዙ ሰዎችን ከኳታር ከሊፋ ስቴዲየም ውጪ እንዳደረጋቸው ተዘገበ።,በማዕከለ አውስትራሊያ ወጃፓን ዘይትገበር ለፍፃሜ ዘ2011 በተውኔተ እስያ አቃቤ ሰላም ከመገብሮሙ ውጹአ ተዘግበ ለዘነሱ ሙባአ።,It emerges that police locked international ticket-holders out of Khalifa Stadium in Qatar ahead of the final of the 2011 Asian Cup between Australia and Japan. +በቡልጋሪያ የተገኙ ቅሪቶች በ አንደኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው ጆን ባፕቲስት ናቸው ሲሉ በሳይንሳዊው መንገድ አንዳንዶች ያምናሉ።,በቡልጋሪያ ዘተረክቡ አእፅምተ በአሀዱ ክፍለ ዘመን ዘነበረ ጆንባፕቲስት እሙንቱ ያምኑ በፍኖተ ሳይንስ ።,Bulgarian remains believed by some to be John The Baptist are scientifically dated to the first century AD. +ሰርጄ ሃሮች እና ዴቪድ ዋይንላንድ ኩዋንተም ኦፕቲክስ ላይ በሰሩት ስራ የ2012 የኖቤል የፊዚክስ ሽልማት አሸናፊዎች ሆኑ።,ሰርጄ ሃሮች ወዳዊት ዋይንላንድ ኩዋንተም ኦፕቲክስ በዘገብሩ ረከቡ ሰርጎ።,Serge Haroche and David Wineland win the 2012 Nobel Prize in Physics for their work on quantum optics. +የቺፕቴል የሜክሲኮ ግሪል ምግብ ቤት ቡድኖች ቃል አቀባይ ጠላፊዎች ከመጋቢት መጨረሻ ጀምሮ በሦስት ሳምንታት ጊዜ ውስጥ የደንበኞቻቸውን የክፍያ መረጃ ከብዙ መደብሮቻቸው እንደሰረቁ ይፋ አድርጓል።,ዘቺፕቴል ሜክሲኮ ���ሪል ኅብራተ ቤተ ምግብ ቀሳጥያነ አቀባሌ ቃል እምነ ፍጻሜ ወርኃ መጋቢት ወጢኖ በውስተ ሠለስቱ ሰሙናት መዛግብተ ተበቋዕያኒሆሙ እም መናብርቲሆሙ ቀሲጦቶሙ ገሃደ ተነግረ።,A spokesman for the Chipotle Mexican Grill restaurant chain reveals that hackers stole customer payment data from most of their stores over a span of three weeks starting from the end of March. +ዳይሬክተሩ ለኢዜአ ግድቡ የውሃ ፍሰቱንና ደለል በመቆጣጠር የታችኛውን ተፋሰስ ሀገራት በተለይም ሱዳንን ይጠቅማል ብሏል።,ተጸዋኢሁ ለኢዜአ ይቤሉ ምእኃዘ ማይ ይበቁዕ በአርኅቆ ውኂዘ ማይ ወተጋብዖተ ጸበለ ምድር ዘታሕታይ ሀገራት በተሌልዮ ለሱዳን።,"The director told ENA that the dam will benefit the downstream countries, especially Sudan, by regulating the water flow and sediments." +"በወርዲ መሰረት ""ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋትን ሁሉ ንፁህ ሃይል ለማመንጨት እና ኢኮኖሚዋን ከዋጋ መዋዠቅ እና ዘላቂነት ከሌለው ዘይት ላይ ከተመሰረተ ኢኮኖሚ ለማላላቅ የሚያስችል ተፈጥሮአዊ ሀብት አላት።""",በመሠረተ ወርዲ ኢትዮጵያ ሀለዋ ሀብት ተፈጥሮአዊ ዘያርኅቃ እምነ ኢኮኖሚ ዘተመሥረተ በዘኢኮነ ቀዋሚ ዘይት ወዘያክህላ ለገቢሮተ ንጹሕ ኃይል።,"According to Wordy, “Ethiopia has the natural resources to generate all the clean energy it needs and to decouple its economy from the fluctuating prices and unsustainable nature of the oil-based economy.”" +በዚ መሰረት መቐለ 70 እንደርታ የ2011 ዓ.ም (2018/19) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን በመሆን በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ኢትዮጵያን ወክሎ ይሳተፋል።,በመሠረተ ዝ 70 እንደርታ ዘ2011 መዋኢ ፕሪሜር ሊግ ዘኢትዮጵያ ከዊኖ ይሳተፍ በወክሎ ኢትዮጵያ በካፍ ።,"Accordingly, Mekelle 70 Enderta, champion of the 2011 E.C. (2018/19) Ethiopian Premier League season, will represent Ethiopia in the CAF Champions League." +ቱርክ በግንቦቱ የፍሎቲላ ጋዛ ወረራ ላይ ምርመራ ለማድረግ የባለስልጣኖች እና የቢሮክራቶች ኮሚሽን አkkች።,በላዕለ ተቃትሎ ጋዛ ቱርክ አዘዘት ከመ ይትገበር ሀተታ ለመኳንንታ ወህቤረተ ቢሮክራትስ።,Turkey sets up a commission of Turkish officials and bureaucrats to investigate May's Gaza flotilla raid. +ለአረጋ ሁሉም እንደ ምልከታው ነው።,ኩሉ ከመ እምርታሁ ውእቱ ለአረጋ።,It is all about attitude for Arega. +የስዊድን ፍርድ ቤት የ61 አመት የሰዊድን ዜግነት ያለውን እና ቀድሞ ሩዋንዳዊ ነበረውን ክላቨር በሪንኪንዲን ከ1994ቱ የሩዋንዳው የዘር እልቂት ጋር በተያያዘ የእድሜ ልክ እስራት ወሰነበት።,በቤተ ብያኔ ዘስዊድን በቀዳሚ ሩዋንዳዌ ከዊኖ ናሁ ሰዊድናዌ ዘኮነ ክላቨር በሪንኪንዲን በምክንያተ ኀሊቆተ ሰብእ ዘዐሠርቱ ወተስዓቱ ምእት ተስዓ ወአርባዕቱ ሙቃሔ ዘዕድሜ ተበየነ ቦቱ።,"A Swedish court sentences Claver Berinkindi, a 61-year-old Swedish citizen originally from Rwanda, to life in prison for participation in the Rwandan genocide in 1994." +የቀድሞ የኒውስ ኢንተርናሽናል ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆነችው ሬቤካህ ብሩክስ በድርጅቱ ላይ ባለ የሙስና እና የስልክ ጠለፋ በሚመረምር ፖሊስ በቁጥጥር ስር ዋለች።,ዘቀዳሚ ዓለመ ምድረ ዘኮነት ፈፃሚተ ግብር ሬቤካህ ብሩክስ በውስተ ማህበሩ ወአለት በኁልቆ አቃቤሰላም በሙስናሃ።,Former News International Chief Executive Rebekah Brooks is arrested by police investigating phone hacking and corruption at the organisation. +የዩኒሴፍ ዘገባ ከ 18 ዓመት በታች ልጃገረዶች 20% ያገቡ ናቸው ፣ ከአሥር ዓመት በፊት ከ 25% ጋር ሲነፃፀር ፣ ባለፉት አስር ዓመታት ውስጥ በግምት 25 ሚሊዮን የሚሆኑ ጋብቻዎች ከመፈፀም ተከልክለዋል።,ዘገበ ዘዩኒሴፍ ይቤ እምታሕተ ዐሠርቱ ወሰመንቱ ዓመታት ዘሀለዉ አዋልድ እምነ ምእት ዕሥራሁ ዘኢተመርዐዋ ነዮን።እምቅድመ ዐሠርቱ ዓመታት ምስለ ዘሀሎ እንዘ ይትዔረይ በዘኃላፍያን ዐሠርቱ ዓመታት ዕሥራ ወኀምስቱ ምእት እልፍ ዘይከውኑ ከብካባት እምከዊኖት ተከልኡ።,"A UNICEF report says that 20% of girls under 18 are married, compared to 25% ten years ago, with an estimated 25 million marriages having been prevented in the past decade." +በቺሊ ቫልፓሪሶ ውስጥ የተነሳው ግዙፍ የደን ቃጠሎ በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶችን ሲያጠፋ አስራ ሃንድ ሰዎችን ለሞት ዳርጓል።,በውስተ ቺሊ ቫልፓሪሶ ዘተንስአ ውዕተ እሳት በሽህ ዘይትኌለቁ አብያታት እንዘ ያማስን 11 ሰብአ ለሞት ወሀበ።,"A massive forest fire in Valparaíso, Chile destroys thousands of homes and leaves 11 people dead." +ምርጫው ነገ በአዲስ አበባ ይካሄዳል። ኃይሌ አዲስ አበባን ወክሎ ከሌሎች የክልል ባለስልጣናት ጋር ይወዳደራል።,ኅርየቱ ጌሠም በውስተ አዲስ አበባ ይትገበር።ኃይሌ በእንተ አዲስ አበባ ምስለ ዘካልዓን ባዕልተ ሥልጣናት ዘክልል ይትዔረይ።,The election will be held on tomorrow in Addis Ababa. Haile will be representing Addis Ababa competing with other officials from regional states. +የቺሊ አየር ኃይል አውሮፕላን በሮቢንሰን ክሩሶ ደሴት አቅራቢያ የተጋጨ ሲሆን አራት አስከሬኖችም ከውቅያኖሱ ውስጥ ተገኝተዋል።,መንኮራኩረ ኃይለ አየራ ለችሊ በአቅረበ ሮቢንሰን ክሩሶ ደሴት እንዘይትገፈትአ ተረክቡ አርባእቱ ሙታነ እምውስተ ባህር።,Four bodies are recovered from the ocean after an airplane of the Chilean Air Force crashed near Robinson Crusoe Island on Friday. +በቻይና መንግስት ይፋ የወጣው የተረጋገጠ ጥናት ቻይና ውስጥ ካለው የአፈር አካል አንድ አምስተኛው የተበከለ እንደሆነ ይገልፃል።,በመንግሥተ ቻይና ዘወጽአ ዜናሁ ወዘተአምነ ሀተታ እምሀኒከ ምድራ 1ዱ እምእደ5 ዘኢበቁእ ከመኮነ።,An official study released by the Chinese government reveals that about one-fifth of China's soil is contaminated. +በቱኒዚያ ባለው ያለመረጋጋት እራን በእሳት ያቃጠለው የተቃውሞ ተሳታፊ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት ህይወቱ አለፈ።,በዘሀለወ ቱኒዝያ ዘአልቦ ሰላም ሞተ ተቃዋሚ ዘአውአየ በእሳት ።,A Tunisian protester who set himself alight in unrest that sparked further protests across the country dies of his injuries. +በመጋቢት ወር በሳና ውስጥ ሃምሳ ሁለት ተቃዋሚዎች ላይ በመተኮስ ተጠያቂ ናቸው የተባሉት አስራ አራት ሰዎች ወደ የመንግስት አቃቤ ህግ ተላኩ።,በላዕለ ተቃዋምያን አመወርሃ መጋቢት ዘውቶሙ ጥዩቃን አሰርቱ ወርባእቱ ተፈነው ኀበአቃቤ ህግ ።,Fourteen people claimed to be responsible for shooting 52 protestors in Sana’a in March are referred to the state prosecutor. +የኬሚካል የጦር መሳሪያዎችን ከልካይ ድርጅት እንዳስታወቀው ሶሪያ በኬሚካል ጦር መሳሪያዎቿ ላይ ያላትን መረጃ እንደሰጠች አስታወቀ።,"ከመ አስተአመረ ከላኤ ዘቀትለ ብርታት +አስተአመረ ሶሪያ ከመወኀበት ዜናሃ ዘመንገኒቅ።",The Organisation for the Prohibition of Chemical Weapons reports that Syria has handed over data on its chemical weapons program. +የፌዴራል መንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ሥርዓት ቴክኖሎጂ (ኢ-ጂፒ) ለመጀመር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታወቀ።,መንግሠተ ፌደራል ገዛኢ ወአህዳሪ ዘኤሌክትሮኒክስ ግዝአተ ስርዓት ለወጢነ አስተአመረ ተደልዎቶ።,Federal Government Procurement and Property Administration Agency announced that it has finalized preparations to start electronics procurement system technology (e-GP). +ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በ2019 የካን ፊልም ፌስቲቫል በአፍሪካ ፓቪሊዮን እንደምትሳተፍ ቱሪዝም ኢትዮጵያ አስታወቀ።,ኢትዮጵያ ለቀዳማዊ ጊዜ አስተአመረ ቱሪዝም ኢትዮጵያ ከመትሳትፍ ትዕይንተ ተውኔት ዘሰብእ በአውደ አፍሪካ ።,"Ethiopia will participate for the first time at the 2019 Cannes Film Festival in the African Pavilion, Tourism Ethiopia announced." +በዚን ኤል አቢዲን ቤን አሊ ጊዜያዊ መንግስት ላይ የቀድሞ አባላት በመካተታቸው የተነሳ በተደረገ የተቃውሞ ሰልፍ ግጭት ተነሳ።,ለዕለ መንግሥተ ጊዜ በዚን ኤል አቢድን ቤን አሊ በዘተጋብኡ ዘቀዳሚ ተላውያን ተንስአ ተቃውሞ ።,Clashes take place at a demonstration calling for the resignation of former members of Zine El Abidine Ben Ali's regime in the interim government. +የሆንግ ኮንግ መንግስት የቻይና አርበኝነትን የሚያስተምሩ ክፍለ ጊዜዎችን ለመቀነስ የታቀደውን እቅድ ለሳምንታት ከተደረጉ ተቃውሞዎች በ|ላ ሳይደግፍ ቀረ።,መንግሥተ ሆንግኮንግ ለዘይሜህሩ ምሁረ ጸብአዌ ክፍለ ጊዜ እምድኅረ ሰሙን ተቃውሞ እንዘኢይረድእ ተርፈ።,The Hong Kong government backs down on plans to introduce Chinese patriotism classes in its schools after weeks of protests. +በእንግሊዝ የሚገኙ ቤተ-ክርስትያናት በግብረሶማውያን ቀሳውስት ላይ አስቀምጦ የነበረውን ለጳጳስነት የመታጨት እገዳ ጋብቻ እስካልፈፀሙ ድረስ አነሳ።,በእንግሊዝ ዘይቶረከቡ አብያተ ቤተክርስቲያን በላዕለ ግብረ ሰዶማውያን ዘአንበረ ህፅየተ ጳጳስ አንስአ እከነኢያውሰቡ።,"The Church of England drops its prohibition on gay clergy in civil partnerships becoming bishops, so long as they promise to be celibate." +ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኩባንያው በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ስራ ያቀረበውን የካናል+ ግሩፕ የአፍሪካ ዋና ስራ አስኪያጅን አግኝተዋል።,ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ረበከበት ውስተ ኢትዮጵያ ግብረ ዘአቅረበ ካናል + አቢየ ግብረ ፈፃሜ።,President Sahle-Work Zewde has met with the General Manager for Africa of CANAL+ Group who presented the company’s work in Ethiopia. +የቅርጫት ኳስ ኮከቡ ለብሮን ጄምስ የፕሪሚየር ሊጉ ቡድን ሊቨር ፑል እግር ኳስ ክለብ አነስተኛ ድርሻ ገዛ።,ዘአጽፈሬዳ ተውኔት ኮከብ ለብሮን ጀምስ ገዝአ ዘፕሪሜየር ሊግ ንኡሰ ክፍለ።,Basketball star LeBron James buys a minority interest in Premier League team Liverpool Football Club. +አዘርባጃን ከኢራን የተነሳባትን እና የእስራኤል ሰላዮችን በመደገፍ የኢራኑን የኒውክለር ተመራማሪ አስገድላለች የሚል ክስ እንደማትቀበለው ገለፀች።,አዘርባጃን ዘተንስአ ባቲ እምነ ኢራን በረዲአ እስራኤል ገባእት ሀታቴ ኢራን አበለት ለዘይብ ስክየት ከመኢትትዌከፎ ከሰተት።,Azerbaijan rejects a claim by Iran that it has been helping Israeli spies in the killing of an Iranian nuclear scientist. +የቡድሂስት አመፅ ቡድን ከ ሰባ በላይ የሙስሊም ቤቶችን በማቃጠል በማያንማር ራክሂን ግዛት ውስጥ የ 94 ዓመቷን አዛውንት ወግቶ ገሏል።,ገባእት አመፅ ቡድሂስት በውእተ አብያት ዘተንባላት በማይናማር ረጊዞ ቀተለ ዘተስአ ወርባእቱ ዓመት ።,"A Buddhist mob torches more than 70 Muslim homes and stabs a 94-year-old woman to death in Rakhine State, Myanmar." +በርካታ የኦሮሞ አክቲቪስቶች ቂሊንጦ ታስረው እንደሚገኙ የተቃዋሚ ደጋፊ ሚዲያ ዘግቧል።,ብዙኃን ዜነውተ ዜና ተዘግበ በተቃዋሚ ዘሚዲያ ከመይትረከቡ እሱራነ በውስተቂሊንጦ።,"New York-based Human Rights Watch says that more than 400 people have been killed in clashes with the security forces in Oromia, although the government disputes this figure." +በግብፅ ተቃዋሚዎች ወደ እስራኤል ኤምባሲ በመሄድ የእስራኤልን ባንዲራ በማንሳት ባስነሱት ተቃውሞ አምስት ፖሊስ አባለት በድንበሩ አካባቢ ተገደሉ።,በተቃዋምያን ዘግብፅ ኀበእስራኤል አፀድ በሓዊር አንሲኦሙ ትእምርተ እስራኤል በፅንፍ ተቀትሉ አምስቱ አባላተ ፖሊስ ።,An Egyptian protester removes the flag from the Israeli embassy as thousands protest outside following the death of five policemen near the border. +እንደ ምንጮች ገለጻ፤ ዳዊት በየካቲት 2014 በፕራግ የመጀመሪያዋን የቤት ውስጥ ውድድር 4፡09.08 ደቂቃ በመሮጥ አሸንፋለች።,ከመ አስራው ከሰቱ ዳዊት በ2014 በፕራግ ዘቀዳሚ ተባድሮ በውስተ ቤት ሞአት።,"According to sources, Dawit won her first indoor competition in Prague in February 2014, running a time of 4:09.08 minutes." +"""የእኛን ስራ ለመስራት ፍቃድ ስለሌለን የስልጠና ቦታ ለማግኘት እንቸገራለን"" ሲል አረጋ ተከራክሯል።",አረጋ ይቤ ለገቢረ ግብረዚአነ አስመ አልብነ ፈቃድ ንፀነስ ንህነ።,"“We struggle in terms of finding training space since we have no licenses or permits to do our work,” Arega argues." +በደቡብ ምስራቃዊ ፔሩ በፑኖ ከተማ በካናዳ ዜ���ች ባለቤትነት የተያዘውን የማእድን ማውጫ ፕሮጀክት በመቃወሞ የአገሬው ተወላጆች ተቃውሞ አደረጉ።,በደቡብ ምስራቀ ፔሩ ዘፑኖ ትእይንተ ካናዳ ዘተእህዘ በሰብአ ማእድን አውፅፆ ሰብአ ሀገር ገብሩ ተቃወውሞ።,"Protesting indigenous people take over half of the city of Puno in south-eastern Peru, demanding an end to a Canadian mining project." +የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት በቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አብዲ ኡመር መሀመድ እና ተባባሪዎቹ ላይ ለፖሊስ የ14 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።,ቤተ ፍትህ ዘፌደራል ዘ10 ኀጉለ ስክየት ገዛኤሶማሌ አብዲ ኡመር መሀመድ ወተለውቱ ፈቀደ ለአቃቤ ሰላም 14 እለታተ።,"The lawyers of the defendants contested the request for additional time. However, police requested for the additional time, arguing that the case demands deep investigation." +የዝግጅቱ አዘጋጅ ለዛ በትላንትናው እለት ከዚህ አለም በሞት ለተለየችው ለታዋቂዋ ድምፃዊት ዘሪቱ ጌታሁንም ክብር ሰጥቷል።,አስተዳሐዊ ለድልው ትማለም ለዘሞተት ወተአእማሪት ወበዓለድምፅ ዘሪቱ ጌታሁን ወሀበ ክብረ።,"Leza, the organizer of the event, also paid tribute to prominent singer Zeritu Getahun who had passed away the previous day." +ስለጤና ረዳቷ ጃቺንታ ሳላዳንሃ ሞት በተደረገ መጠይቅ ጤና ረዳቷ ራሷን በራሷ እንዳጠፋች መረዳት ተችሏል።,በይነ ረድእታ ጃቺንታ ሳላዳንሃ መዊት በዘተገብረ ጠይቆ ረድእታ ከመአጥፍአት ርዕሳ ተአውቀ።,An inquest into the death of nurse Jacintha Saldanha hears that she died as a result of self-inflicted hanging. +በኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ያለው ኤግዚቢሽን እስከ ታህሳስ 14 ቀን 2019 ክፍት ሆኖ ይቆያል።,በኢኖቤሽ ወበቴክኖሎጂ መኮንን ማዕከለ ቤተ ሥራህ ዘሀለወ ቤተ መዘክር እስከታህሳስ 14 ይከውን ርህወ ።,"The exhibition at the headquarters of Ministry of Innovation and Technology will remain open until December 14, 2019." +ኢትዮጵያውያን እሁድ ጠዋት ጨረቃ በፀሐይ እና በምድር መካከል በመሆን ምድር ፕላኔትን ከሸፈነች በኋላ ያለውን የፀሐይ ግርዶሽ አይተዋል።,"ኢትዮጵያውያን በነግህ ርእዩ ፅላሎተ ማዕከለ ወርህ ወመሬት ወርዩ ፅላሎተ ፀሐይ ዘተሰወረ። + እሁድ ",Ethiopians on Sunday morning witnessed the solar eclipse after the moon is moving between the sun and the earth obscuring the planet Earth. +የህንድ ብሄራዊ ኮንግረስ በካርናታካ ክልል የተደረገውን የህግ አውጪ ምክር ቤት ምርጫ በከፍተኛ ብልጫ አሸነፈ።,ብሄረ ኮንግረስ ዘህንድ ክፍለ ካርናታካ ዘተገብረ አውጻኤ ህገ ቤት ዘምክር ሞአ በአቢይ ድምፅ።,Indian National Congress won legislative assembly election of Indian state Karnataka with clear majority. +የአሜሪካው ምግብ እና መድሃኒት አስተዳደር ትሩቫዳ የተሰኘው መድሃኒት በኤችአይቪ (HIV) የመያዝ እድልን ይቀንሳል ሲል አረጋገጠ።,አስተአዳሪ ዘምግብ ወመድኃኒተ ዘተሰምየ ትሩቫዳ መድኃኒተ ኤች አይ ተእህዞ ያሰውጥ ብሂሎ አፅደቀ።,The U.S. Food and Drug Administration approves Truvada as the first drug shown to reduce the risk of HIV infection. +"ተመራማሪዎች በቅርቡ በድጋሚ የተገኘውን እና ለረጅም ጊዜ ጠፍቷል የተባለውን የሁላ የእንቁራሪት ስእል ""በህይወት ያለ ቅሪተ አካል"" ነው ሲሉ ገለፁ።",ሀታትያን ዘቅረብ ለነዊህ ጊዜ ዘማሰነ ወተረክበ ስእለ ነቆራር በህይወት ዘሎ አካል ከመኮነ ተከስተ።,"Researchers describe the recently rediscovered Hula painted frog, long thought to be extinct, as a ""living fossil""." +በአውስትራሊያ ከፔርዝ በስተሰሜን 160 ኪ.ሜ (100 ማይል) ገደማ በዌጅ ደሴት አቅራቢያ አንድ የማዕበል ተንሳፋፊ በሻርክ ተገደለ።,በአውስትራሊያ እምነፔርስ በኀበሰሜን 160ኪሎ ተቀትለ አሀዱ ረዋጼ ማዕበል።,"A surfer is killed by a shark off near Wedge Island, about 160km (100 miles) north of Perth in Australia." +በቬትናም መንግስት ባለቤትነት የሚተዳደሩ ኩባንያዎች መካከል ትልቁ በሆነው በአንዱ ላይ ለደረሰው የብር ኪሳራ በተጫ��ቱት ሚና ዘጠኝ ከፍተኛ ባለስልጣናት በእስር ላይ ይገኛሉ።,በበዓለ መንግሥተ ቬተናም ዘየኀድሩ አቢይ በዘኮነ በላዕለ አሀዱ ዘበፅሐ ጠፊአ ምናን ሰብአቱ በዓለ ስልጣን ተአስሩ።,Nine top officials are jailed for their role in the near-bankruptcy of one of Vietnam's largest state-owned companies. +ኢትዮ ሳት የኤስኢኤስ ኤንኤስኤስ-12 ሳተላይት ላይ የሚስተናገድ በኢትዮጵያ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በነጻ የሚሰራ (ኤፍቲኤ) የቲቪ መድረክ ነው።,ኢትዮሳት ዘኤስኢኤስ ላዕለ 12 ሳተላይት ዘይዴሎ በመዝገበ ታሪክ ለቀዳሚ ውእቱ መጅረኩ።,"Ethiosat is Ethiopia’s first-ever dedicated free-to-air (FTA) TV platform, hosted on SES’s NSS-12 satellite." +ፕሬዚዳንቷ በዝርዝሩ ውስጥ ብቸኛዋ አፍሪካዊ ሴት ናቸው።,"ንግስተ ሀገር በውስተ ኁልቆ መዝገቡ +ባህቲታ አፍሪካ እንስት ይዕቲ።",The President is the only African woman on the list. +ከ150 በላይ ታዋቂ አትሌቶች ከአለም አትሌቲክስ ኢንቴግሪቲ ዩኒት ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት የሚቆየውን ምርመራ እየወሰዱ ነው ብሏል።,እም150 ዘየአብዩ ተእማርያን ረዋፅያን እምዓለመ አትሌቲክስ በሁባሬ ለክሌኤቱ እለታት ዘይጎነዲ ለእለ ወሰዱ ይቤ።,"More than 150 elite athletes are undergoing the two-day tests being done in partnership with world athletics integrity unit, it said." +ሃሪኬን ዳንኤሌ ወደ ደረጃ 4 ጠንክሮ፤ በ2010 የመጀመሪያው የአትላንቲክ ሃሪኬን ወቅት የተከሰተ ከፍተኛ ሃሪኬን አድርጎታል።,ሃሪኬን ዳንኤሊ ኀይሎ ኀበ ላዕለ 4 ልህቀት በ2010 ዘተከስተ ዘቀዳሚሁ አቢይ ሀገብራ ሀሪኬን ።,"Hurricane Danielle strengthens to Category 4, becoming the first major hurricane of the 2010 Atlantic hurricane season." +ሁለተኛ የወጣችው ያለምዘርፍ የኋላው የ1፡03፡44 በአንትሪም ኮስት ሃፍ በአጭር ኮርስ ምክንያት ካልፀደቀው ውጤቷ በኋላ በ1፡04 (1፡03፡51) ከቀደመው ውጤቷ አሻሽላለች።,ካልአይ ዘወፅአት ያለምዘርፍ የኋላው ዘ1:03:44 ወበሀፂር ኮርስ ዘኢፀድቀ እምዘቀዳሚ አስበ አእምሮታ አሄሰት።,Second placed Yalemzerf Yehualaw again dipped under 1:04 (1:03:51) after her previous result of 1:03:44 at Antrim Coast half was not ratified due to a short course. +ከሁለት ሳምንት በፊት የምክር ቤቱ አፈ-ጉባዔ አባዱላ ገመዳ ለፓርላማ አባላት ፅህፈት ቤታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ደብዳቤ እንደደረሳቸው አሳወቀዋል። ይህም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም የአቶ ተገኔን የስራ መልቀቂያ ደብዳቤ መቀበላቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ነው።,እምቅድመ ክልዔቱ ሰሙን አፈ ጉባዔ ዘቤተ ምክር አባዱላ ገመዳ ለአባላተ ተጸዋእያነ ሕዝብ ዘቤተ ጽሕፈት እምቤተ ጽሕፈት ዘመራሒ ጦማር ከመ በጽሖሙ አስተኣመሩ።ወዝንቱኒ መራሒ ኃይለ ማርያም ለዘተገኔ ረቀ ኀዲጎተ ግብር ተወኪፎቶሙ ዘይከሥት ውእቱ።,"Two weeks ago, House Speaker, Abadulla Gemeda told Members of Parliament that his office has received a letter from the Office of the Prime Minister stating that the Prime Minister Hailemariam has accepted Tegene’s letter of resignation." +በካንዳሃር አፍጋኒሳታን አንድ እብሪተኛ የአፍጋኒስታን ብሄራዊ ጦር አባልበ ሶስት የአውስትራሊያ ወታደሮች እና አስተርጓሚ ገደለ።,አሀዱ እቡይ ቀተለ ሰለስተ ሰራዌ አውስትራሊያ ወተርጓሚ።,A rogue member of the Afghan National Army opens fire on Australian Army soldiers in Kandahar Province killing three and an Afghan interpreter. +የአለም የጤና ድርጅት በኤቦላ ቫይረስ ምክንያተ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 887 እንደደረሰ ገለፀ።,ጥኢና ዓለም ትውክልት ከሰተ ከመበፅሐ ኁልቆ መዋትያን 887 በምክንያተ ኢቮላ።,The World Health Organisation estimates that the death toll from the Ebola virus outbreak has risen to 887. +በዘንድሮው ክረምት 10 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል መዘጋጀቱን የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ አስታወቀ።,በዝ ዓመት አመረ ዘትግራይ ዘጊዜ አስደሀዳሪ ከመ ይተክል 10 አእላፋተ ሰርፃተ ተክል።,Tigray Interim Administration Agriculture and Rural Development Bureau disclosed that 10 million tree seedlings are readied to be planted in the region this rainy season. +የዓለም ጤና ድርጅት ዚካ ቫይረስ በተስፋፋባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ሴቶችን እርግዝናቸውን ማዘግየት እንዳለባቸው ይመክራል።,ዘዓለም ኅብረተ ጥዒና ቫይረስ ዘዚካ በዘበዝኀ ቦሙ መካናት ዘይትረከባ አንስተ ጽንሶሙ አጎንድዮ ከመ ሀለወ ቦሙ ይመክር።,The World Health Organization advises women in areas where the Zika virus is prevalent to delay pregnancies. +የሜክሲኮው ፕሬዚደንት ፍሊፔ ካልዴሮን በእፆች ህጋዊነት ላይ ክርክር እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ።,መኮንነ ሜክሲኮ ፍሊፔ ካልዴሮን አቅረበ ጸውኦ ከመይትገበር ተቃህዎ በዕፀወ ህገ ፍሊፔ።,President of Mexico Felipe Calderón calls for a debate on the legalization of drugs. +በታሪክ መዝገብ ለመጀመሪያ ጊዜ ሁሉም የአሜሪካ ክፍል ከመደበኛ በላይ ሞቃት የሆነ የአየር ሁኔታ እንደሚኖረው ይጠበቃል።,በመዝገበ ታሪክ ለቀዳማይ ጊዜ ኵሉ ክፍለ አፍሪካ እምላዕለ ዘይትዐቀብ ምውቀ ዘኮነ ኵነተ አየር ከመይሄልዎሁ ይትዐቀብ።,Every square inch of the United States is forecasted to have hotter-than-normal temperatures for the first time in recorded history. +የሶስት ቀን ጉብኝት ፓኬጅ፣ የአስር ቀን የመመለሻ ትኬት (በውጤቱ የሚወሰን አስር ቀናት) ተዘጋጅቶ ተጨማሪ ፓኬጆችም በዚሁ መሰረት ውይይት ይደረግባቸዋል።,እለተ ሰለሥቱ ህዋፄ ፓኬጅ ዘአስርቱ እለት ሚጠተ ምህዋር ረቀ ተደላዊ ወመሰረተ ድሙር ነቢብ ይትገበሮሙ።,"A package of three-day visits, a ten-day return ticket (ten days depending on the result) was prepared and additional packages would be discussed accordingly." +የኮመንዌልዝ ውድድሮች ፌዴሬሽን ህንድ በዴልሂ ያለውን የአትሌቶቸ መንደር ደረጃ ጥራት እንድታስተካከል ሲል ጠየቀ።,ተባድሮተ ኮሜንሄልዝ ዘፌዴሬሽን ጠየቀ ከመታቁም ህንድ በዴልሄ ሳርሮ ህንፃ ዘኢአቀበ ሰናይቶ።,The Commonwealth Games Federation demands that India improve conditions at the athletes' village in Delhi. +የ ኤንቢኤ ቡድን ባለቤቶች እና ተጫዋቾች የ149 ቀናት ኤንቢኤ መቋለጥን ለማቆም እና የአሁኑን የኤንቢኤ ወቅትን በገና ቀን ለመጀመር ስምምነት ላይ ደርሰዋል።,ገባእተ ኤንቢኤ ወተዋንያን ዘእለታተ 149 ገዚመ አቅሞ ወናሁ ዘኤንቢኤ በፅሑ ላዕለ ተሰናዕዎ ለወጢን በእለተ ጌና።,NBA team owners and players reach an agreement to end the 149-day NBA lockout and to begin the current NBA season on Christmas Day. +የሰሜን አየርላንድ አንትሪም ኮስት የግማሽ ማራቶንን በነሀሴ መጨረሻ በ63፡43 የሮጠች ሲሆን በተለያዩ አህጉራዊ ውድድሮች በተለይም በግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያን ወክላለች።,ዘሰሜን አየርላይንድ አንትሪም ኮስት ለዘንፍቅ ማራቶን በፍጻሜ ወርኀ ነሐሴ በ፷፫:፵፫ ዘሮጸት እንዘ ትከውን በዘተሌያለዩ ተዓርዮታት ወበማራቶን ዘንፍቅ ተዓርዮ ለኢትዮጵያ ወከለታ።,"She ran the Northern Ireland’s Antrim Coast Half Marathon in 63: 43 at the end of August, and has been representing Ethiopia in various continental races particularly, half marathon races." +ስሎቫኪያ በአየርላንዷ ዱብሊን ከተማ ዶርሴት መንገድ ላይ ንፁሃን ሰዎች ባሉበት አካባቢ ስለጠቃጣው የፈንጂ አደጋ ሀላፊነቱን እንደምትወስድ አስታወቀች።,ስሎኪያ አስተአመረት ከመትወስድ ዘይመጽኦ በዘተገድፈ ኃይለ መንሱት ላዕለ ፍኖተ ትእይንታ ለዶብሊን።,"Slovakia admits responsibility for a major bomb alert on Dorset Street in Dublin, Ireland, after planting explosives on a civilian as a test." +እንደ የኮሚክ ስራው ፈጣሪ እና ደራሲ በስርአት ደበበ ከሆነ ጀምበር በአዲስ አበባ ወጣት ነዋሪዎች ህይወት እና ልምድ የተመሰረተ ገፀ ባህሪ ነው።,ለእመ ኮነ ከመ በሥርዓት አበበ ፈጣሪ ዘግብረ ዘኮሚክ ወደራሲ ጀምበር በዘአዲስ አበባ ሕይወተ ወራዙት ወልማድ ዘተመሥረተ ገጸ ባሕርይ ውእቱ።,"According to Beserat Debebe, creator and writer of the comic, Jember is a character inspired by the life and experiences of young residents in Addis Ababa." +በራምሌ ከተማ አቅራቢያ ፣ የእስራኤል አርኪኦሎጂስቶች በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የቀድሞው የብሪታንያ ጦር ሰፈር በሚገኝበት ስፍራ በመቶዎች የሚቆጠሩ የጂን እና ውስኪ ጠርሙሶች አገኙ።,በጥቃ መዲና ዘራምሌ አርኪዮሎጂስት ዘእስራኤል በጊዜ ኵናተ ዓለም ዘቀዳማይ ዘቀዳሚሁ መካነ ኵናት ዘብሪታንያ በዘይትረከብ ቦቱ መካን በምእት ዘይትኌለቁ ዘጅን ወዘውስኪ መዛግብተ ረከቡ,"Near the town of Ramle, Israeli archeologists uncover hundreds of gin and whiskey bottles dating back to the First World War at the site of a former British Army barracks." +ኩባንያው በመግለጫው እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ ያለውን ተደራሽነት፣ በሰዎች ላይ ኢንቨስትመንትን እና መሠረተ ልማቶችን በስፋት ለማስፋት እየሰራ ነው።,መክስተ ታዕካሁ ከመ አስተአመረ በዘሀለወ አብፅሆ ላዕለ ሰብእ ገቢረ ሰናይ እለ ገብረ ውእቱ ።,"The company said in a statement that it is looking to extensively expand its reach, investment in people and infrastructure in Ethiopia." +በሜክሲኮ ባሕረ ሰላጤ የሔርኩለስ 264 የተፈጥሮ ጋዝ ቁፋሮ ላይ እሳት አደጋ መድረስን አስመልክቶ በሉዊዚያና የባሕር ዳርቻ ላይ በከፊል ጉዳት አድርሷል ።,ውስጠ ባህረ ሜክሲኮ ዘሔርኩለስ 264 ላዕለ ከርየ ነደ ተፈጥሮ ዘበፅሐ መንሱት ወበሉዊዝና ፅንፈ ባህር በፅሐ መንሱት።,"Hercules 264, a Gulf of Mexico natural gas drilling rig, partially collapses off the coast of Louisiana after catching fire." +"በነገው እለት በሚጀመረው ሁለተኛው የምግብ ዋስትና ፕሮግራም 200,000 ለሚሆኑ በአዲስ አበባ ውስጥ በአስከፊ ድህነት ውስጥ ለሚገኙ ነዋሪዎች ድጋፍ ሊደረግላቸው ነው።",በጌሠም ዕለት በዘይትዌጠን ካልዓይ መርሐግብር ዘምግብ ዕሥራ እልፍ ለዘይከውኑ ነዳያን ዘውስተ አዲስ አበባ ረዲኦት ይትገበር ሎሙ።,"Some 200,000 residents of Addis Ababa living in extreme poverty are going to be provided with support in the second phase of the food security program which will start tomorrow." +በጎልፍ ውድድር፤በጃፓን በተደረገው የኢናኡጎራል ዞዞ ሻምፒዮንሺፕ ታይገር ዉድስ ለ82 ጊዜ ባደረገው የፒጂኤ ውድድር ሂድኪ ማሱያማን በሶስት ምቶች አሸነፈ፤ ይህም ከሳም ሰኔድ ጋር ተመሳሳይ ውጤት እንዲጋራ ያስችለዋል።,በተዓርዮ ዘጉልፍ በውስተ ጃፓን በዘተገብረ ሻምፒዮንሺፕ ዘኢናኡጎራል ዞዞ ታይገር ውድስ ለሰማንያ ወክልዔቱ ጊዜያት በዘገብሮ ተዓርዮ ዘፒጂኦ ሂድኪ ማሱያማሀ በሠለስቱ ዝበጠታት ሞዐ።ወዝንቱኒ ይገብሮሁ ከመ ይትማሰል ምስለ ሳም ሰኔድ,"In golf, Tiger Woods wins the inaugural Zozo Championship in Japan by three shots over Hideki Matsuyama for his 82nd career PGA Tour title, tying him with Sam Snead atop the all-time list." +“ኢትዮጵያ” የተሰኘው የታዋቂው አርቲስት ቴዲ አፍሮ አልበም መመረቁ በእርግጠኝነት በኢትዮጵያውያን እና በኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች መካከል “ኢንተርኔትን ከሰበረ” (በሰፊው ከተሰራጨ) ታሪክ አንዱ ነው።,ዘተሰምየ ኢትዮጵያ ቡራኬ ዘፈነ ቴዎድሮስ በኀኢትዮጵያውያን ሰበረ ኁልቆ ኢንተርኔት በተርዕቱ።,"The release of one of the most acclaimed artist Teddy Afro’s album, entitled “Ethiopia,” definitely is one of the stories that “broke the Internet” (went viral) among Ethiopians and the Ethiopian diaspora." +አፍዛል ጉሩ ከ2001 የህንድ ፓርላማ ጥቃት ጋር በተያያዘ በኒው ዴልሂ በሚገኘው ቲሃር እስር ቤት ውስጥ በስቅላት ተገደለ።,አፍዛል ጉሩ ተቀትለ በተሰቅሎ እም2001 በበዘተገብረ በፓርላማ ህንድ ዴልሂ ውስተ ሞቅህ።,"Afzal Guru is hanged at Tihar Jail in New Delhi, India, for his role in the 2001 Indian Parliament attack." +በምስራቅ አቅራቢያ የሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የእርዳታ እና የፍልስጤም ስደተኞች የሥራ ኤጀንሲ በጋዛ ሰርጥ ላይ ከባድ የጎርፍ አደጋ ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጇል።,በኘቅረበ ምስራቅ ዘይትረከቡ ዘኀብሩ መንግስታት ጸውአ ዘጊዜ ጉጓኤ በተራድኦ ወስዱዳነ ፍልስጤም ።,The UN Relief and Works Agency for Palestine Refugees in the Near East declares a state of emergency on the Gaza Strip following heavy floods. +የሶስት ጊዜው የአለም ሻምፒዮና አንዲ አየሮንስ በደንጌ በሽታ ምክንያት ከዚህ አለም በሞት ተለየ፤ በዚህ በሽታ በኤኤስፒ የአልምአቀፍ ውድድር ከተሳተፉ አምስት ሰዎች አንዱ እንደተጠቁ ተዘግቧል።,ዘሰሉስ ጊዜ መዋኢ አንዲ አየሮንስ በምክንያተ ደዌ ዘደንቤ አእረፈ በሞት።,"Three time surfing world champion Andy Irons dies from suspected dengue fever, one of five people on the ASP World Tour to suffer from the illness in the past three weeks." +በአውሎ ነፋሶች በተመቱት የአርካንሳስ ከተሞች ቪሎኒያ እና ሜይፍላወር ሟቾች መኖራቸው ሪፖርት ተደርጓል።,በነፋሰ አውሎ ዘተዘብጡ ትእይንተ አርካንሳስ ተአውቀ ከመሀለው ሙታን ቪሎንያ ወሜይፍላወር።,Tornadoes hit the Arkansas towns of Vilonia and Mayflower with reports of casualties. +የቶሮንቶ ብሉ ተጫዋች የሆነው ኤልቪስ ሉቺያኖ በከፍተኛው የቤዝቦል ውድድር ላይ በመሳተፍ ከፈረንጆቹ 2000 አ.ም በ|ላ የተወለደ የመጀመሪያው ሆነ።,ተዋናየ ብሉ ዘቶሮንቶ ዘኮነ ኤልቪያ ሉቺያኖ በላዕለ ዐቢይ ተዓርዮ ዘቤዝቦል በተሳትፎ እምድኅረ ዕሥራ ምእት ዘአፍኣ ኍላቌ ዘተወልደ ዘቀዳማይ ኮነ።,Elvis Luciano of the Toronto Blue Jays becomes the first person born in the 2000s to play in a Major League Baseball game. +በተፈጥሮ ጉዳይ በሚሰራ ጋዜጣ ላይ የወጣ ጥናት እንደሚያመለክተው ከፍተኛ የሆነው የሊትየም ማእድን የሚመረተው በኖቫ ነው።,"በላዕለ ረቀ ዜና ዘይገብር በእንተ ተፈጥሮ ዘወጽአ አጽንዖት በከመ ያኤምሮሁ መብዝኅቱ ለማዕደ ሊትየም ዘይትገበሮሁ በኖቫ ውእቱ። +",Research published in the journal Nature claims that a large portion of the lithium in the universe was produced by novae. +ፕሮቶጄ በመባል በሰፊው የሚታወቀው ጃማይካዊው ሬጌ ኮከብ ኦጄ ኬን ኦሊቬር ሐምሌ 29 በላፍቶ ሞል አዲስ አበባን ሞቅ ሊያረጋት ተዘጋጅቷል።,በብሂለ ፕሮቶጄ ስፉሐ ዘይትኣመሮሁ ኮከበ ሬጌ ዘጀማይካ ኦጄ ኬን ኦሊቬር አመ ዕሥራ ወተስዑ ለሐምሌ በሞል ዘላፍቶ ለአዲስ አበባ ምውቅተ ከመ ይግበራ ተደለወ።,"Oje Ken Ollivierre, the Jamaican reggae star widely known as Protoje is set to rock Addis on July 29th at Laphto Mall." +ነገር ግን፣ እያንዳንዱ ተንሸራታቾች የራሳቸው ፊርማ እንቅስቃሴዎች እና ተለይተው የሚታወቁባቸው ምልክቶች እንዳላቸው ያብራራሉ።,ባሕቱ ለለአሐዱ ተዋንያን ዘርእሶሙ አንሶስዎ ኅትመት ወተሌልዮሙ ዘይትኣመሩ ቦሙ ትእምርታት በከመ ሀለዎሙ ይትናገሩ።,"But, they explain each of the skaters have their own signature moves and marks with which they can be identified." +የአሜሪካው ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ቬንዚዌላ ለአሜሪካ ደህንነት ከሚያሰጉ አገራት ዝርዝር ውስጥ እንድትካተት የሚያደርጋትን ትእዛዝ በፊርማ አፀደቁ።,መራሔ አሜሪካ ባራክ ኦባማ ቬንዚዌላ እም አስማተ ሀገራት ዘይትቃረኑ ምስለ ሰላመ አሜሪካ ከመ ትባዕ ዘይገብራ ትእዛዘ በኅትመት አጽደቁ።,U.S. President Barack Obama signs an executive order declaring Venezuela a national security threat to the U.S. +ታይዋን የመጀመሪያውን የሰው ኤችስድስትኤን1 (H6N1) ቫይረስ ተጠቂ እንዳገኘች ገለፀች።,ታይዋን ከሰተት ከመረከበት ዘቀዳሚ ዘሰብእ ስድስተ ኤን 1ሀማሚ።,Taiwan reports the first human case of the H6N1 virus. +በግሌንዲቭ ፣ ሞንታና ከተማ የውሃ ማከሚያ ጣብያ የመጀመሪያ ምርመራዎች መሠረት ፣ በጥር 17 የሎውስቶን ወንዝ ውስጥ የተከሰተው የዘይት መፍሰስ ቤንዚን የተባለ ካንሰርን የሚያሰከትል ኬሚካል ተገኝቷል።,"በዘትዕይንተ ግሌንዲቭ ሞንታና ማዕከለ አጽርዮ ዘማይ በመሠረተ ኅተታት ዘቀዳምያን አመ ዐሥሩ ወሰብዑ ለጥር በውስተ ፈለግ ዘሎውስቶን ዘተከሥተ ውኂዘ ዘይት ቤንዚን ዘተብህለ ካንሰረ ዘያመጽእ ኬሚካል ተረክበ። +","According to preliminary tests at the Glendive, Montana city water treatment plant, the January 17 oil spill in the Yellowstone River contains benzene, a chemical that causes cancer." +ከአዲስ ጥሩ ስነጥበብ እና ዲዛይን ከአሌ ት / ቤት የተመረቀው ፋኑኤል ራሱ ቄዳማዊ በሚባል በራሱ አስቂኝ ሥራ የኢትዮጵያን ታሪክ በማጥናት አገሪቱን ‹የጀግኖች ምድር› አድርጎ በማሳየት ላይ ይገኛል።,እምቤተ ትምህርተ አሌ ዘአዲስ ጥሩ ሥነ ጥበብ ወዲዛይን ዘተባረከ ፋኑኤል ርእሱ ቀዳማዊ በዘይትበሃል ዘያስሕቅ ግብረ ርእሱ በአጽንዖ ታሪክ ዘኢትዮጵያ ለሀገሪትነ ሀገረ ኃያላን ገቢሮ እንዘ ያሬኢ ይትረከብ።,"Fanuel, who graduated from Alle School of Addis Fine Art and Design, is himself working on his own comic called Qedamawi, studying Ethiopian history and showcasing the country as the ‘land of the brave’." +የህንዱ የሃይል አቅርቦት ሚኒስቴር የሆኑት አር ኬ ሲንግ ህንድ እና ቻይና በገቡበት እየከፋ በመጣው ውጥረት ምክንያት ህንድ በ2.8 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወጪ በማድረግ ከቻይና ልታስገባ የወሰነችውን የሃይል አቅርቦት መሳሪያዎች ግዢ ታስቆማለች ሲሉ አስታወቁ።,ሚኒስትር ለአቅርቦ ኃይል ዘሕንድ ዘኮንዎ አርኬ ሲንግ ህንድ ወቻይና በዘአተዉ ቦቱ ወእንዘ ይብእስ በዘመጽአ ተባእሶ ሕንድ ዕሥራ ወሰመንቱ ትእልፊታት ንዋየ አሜሪካ በአውጽኦ እምቻይና ከመታብኦ ለዘወሰነቶ አጥርዮተ ንዋያተ አቅርቦተ ኃይል ትከልእ እንዘይብሉ አስተኣመሩ።,Indian Minister of Power R. K. Singh announces that India will halt the importation of US$2.8 billion worth of Chinese power equipment due to heightened tensions between the two nations. +ለኢትዮጵያ ዜጎች የሥራ ዕድልን ለማሳደግ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንዲሁም በኢትዮጵያ የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን (ኢ.ሲ.ሲ.) በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ከሚገኘው የምላሽ ፕላስ ሆልዲንግስ PJSC ጋር የሦስትዮሽ ስምምነት ተፈራርሟል።,ለአልሕቆ መክፈልተ ግብር ዘሰብአ ኢትዮጵያ በሚኒስትር ዘዕቅበተ ጥዒና ወከማሁኒ በኮሚሽን ዘፈጢረ መክፈልተ ግብር ዘኢትዮጵያ በኢምሬተ ዐረብ ዘተኀብሩ ምስለ ዘይትረከብ ዘሚጠት ፕላስ ሆልዲንግስ PJSC ተሰናእዎ ዘሠላስ ገብሩ።,"In a bid to boost employment opportunities for Ethiopian nationals, the Ministry of Health as well as the Job Creation Commission (JCC) of Ethiopia has signed a trilateral MoU with the UAE-based Response Plus Holdings PJSC." +ለዚህ ትልቁ ምክንያት ብዙ የሚመገቡ ሰዎች መኖራቸው ነው ።,ምክንያተ ዝ ብዙኀ ዘይበልኡ ውእቶሙ።,A big reason for this is that there are many more people to feed. +"የቀድሞ የእንግሊዝ ሰራተኞች ፓርቲ ሚኒስተር ዴኒስ ማክሼን 7,500 ፓውንድ ወጪ እንዳደረገ እና ይገባኛል በሚል በስህተት ከጠየቀ በ|ላ ከጋራ ምክር ቤቱ መቀመጫ ተነሳ።",ዘቀዳሚ አግብርተ መኮንን ማህበር ዴኒሽ ማክሸን በዘአውጽ 7500 ምናን ወዘብህለ ይደልወኒ በስሂት ተንስአ እመንበሩ።,"Former British Labour Party minister Denis MacShane resigns his House of Commons seat after he wrongfully claimed at least £7,500 in expenses." +ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ ከኢራን ፕሬዝዳንት ሀሰን ሩሃኒ ጋር መነጋገራቸውን ገልፀዋል ፣ ይህም ከኢራን አብዮት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የአሜሪካ እና የኢራን መሪዎች በቀጥታ ያደረጉት ግንኙነት ነበር።,መኮንን ባራክ ኦባማ ዘተናበቡ ከሰቱ ምስለ መኮንነ ኢራን ወዝ ዘቀዳሚ እምድህረ ውላጤ ዘቀዳሚሁ ተራክቦ።,"President Barack Obama reveals he talked with Iranian President Hassan Rouhani, marking the first time leaders from the U.S. and Iran have directly communicated since the Iranian revolution." +የኔፓል ባለሥልጣናት እንዳሉት የክረምቱ ዝናብ በአገሪቱ ውስጥ የሚገኙ ሁለት ዋና ዋና ወንዞችን መጠን በመጨመሩ ሳቢያ የጎርፍ መጥለቅለቅን ስጋት ጨምሯል።,በዓለ ሥልጣናት ዘኔፓል ከመብህሉ ዝናመ ክረምት በሀገሪቱ በዘበዝኀ ላዕለ ክልኤቱ አፍላግ ደመረ ደመረ ኃይሎ።,Nepalese officials say monsoon rains have swollen two major rivers in the country and have increased the threat of widespread flooding. +ኢትዮሳት በአሁኑ ጊዜ 65 ቻናሎችን ለኢትዮጵያ ቤቶች የሚያስተላልፍ ሲሆን ከ���ነዚህ ቻናሎች ውስጥ 16 ቱ ቀድሞውኑ ከፍተኛ ጥራት (ኤችዲ) ሆነዋል።,በዝ ሰአት ኢትዮሳት ዘየኀልፍ 65 ነሶሳወ ድምፅ ለኢትዮጵያ እምሉ 16 ዘቀዳሚ ኤችዲ ዘኮኑ።,"Ethiosat currently delivers 65 channels to Ethiopian homes, with 16 of those channels already in high definition (HD) quality." +በአሜሪካ መንገስት መቀመጫ ላይ የአጥፍቶ ጥፋት ሊፈፅም የነበረ የተባለ እና ሞረኮዋዊ ዜግነት ያለው አሚን ኤል ካሊፊ በካፒቶል ፖሊስ እና የፌደራል የምርመራ ቢሮ(FBI) ቁጥጥር ስር ዋለ።,"በላዕለ መንበረ በመንግሥተ አሜሪካ +አጥፍኦ ጠፋኢ ዘኀለየ አሀዱ ዘሞሮኮ አሚን ኤል ካልፊ ወአለ በእደ ሰገራት። ","United States Capitol Police and the Federal Bureau of Investigation arrested Amine El Khalifi, a man from Morocco who allegedly planned a suicide attack on the United States Capitol." +ከማራቶን ውድድር ደረጃ ጋር በሚመሳሰል መልኩ የጎዳና ላይ ሩጫዎች በ3 የተለያዩ ምድቦች የተቀመጡ ሲሆን እነዚህም፤ የሴቶችና የወንዶች የሩጫ ውድድር አጠቃላይ ደረጃ፣ የወንዶች የጎዳና ሩጫ ደረጃ እና የሴቶች የጎዳና ሩጫ ደረጃ።,ምስለ መዓርገ ተዓርዮ ዘማራቶን በዘይትማሰል መልክእ ሩጸታት ዘፍና በዘተሌያለዩ ሠለስቱ መዓርጋት ዘነበሩ እንዘይከውን እሉኒ መዓርገ ጥብላሌ ዘተዓርዮ ሩጸተ አንስት ወተባዕት ዘተባዕት መዓርገ ሩጸተ ፍና ወዘአንስተ መዓርገ ሩጸተ ፍና።,"Similar to Marathon Competition Rankings, Road Running competitions are ranked in 3 different categories, namely: combined ranking of the Men's and Women's races, Men's Road running ranking and Women's Road Running ranking." +በኒው ዮርክ ከተማ በሚገኘው ዋን ወርልድ የንግድ ማዕከል 88 ኛ ፎቅ ላይ የብየዳ እሳት ተነስቶ ምንም ዓይነት ጉዳት ሳይደርስ በፍጥነት ጠፍቷል።,አሀዱ አለመ መዝገበ ምናን በትእይንተ ኒዮርክ ዘነጊድ ማዕከል በዘተንስአ እሳት 88 ቤተ ላይል እንዘኢያማስን ጠፍአ።,"A welding fire breaks out but is soon extinguished, with no injuries, on the 88th floor of One World Trade Center in New York City." +የአለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) 70ኛ ጉባኤውን በሚቀጥለው አመት በአዲስ አበባ ያካሂዳል።,ተውኔተ እግር ዘዓለም ማህበር በፅጌ ሐዲስ ይገብር ዘ70 ጉባኤሁ።,The International Federation of Association Football (FIFA) will hold its 70th congress in Addis Ababa next year. +በብለድጌት ራግቢ ህብረት ቅሌት መሃል ያለችው ዶክተር ዌንዲ ቻፕማን ነሐሴ 23 ላይ ወደ ዲሲፕሊን ችሎት ተጠርታለች።,ዌንዲ ቻፕማን ዘሀለወት በፍቅረ ራግቢ ብለድጌት ተጸውአት ኀበ ቤተ ፍትህ ነሐሴ 23።,"Wendy Chapman, the doctor at the centre of the Bloodgate rugby union scandal, is summoned to a disciplinary hearing on 23 August." +ኢንስቲትዩቱ በጊዜው የስነ-ምህዳር ስርዓትን ለማሻሻል እና ብዝሃ ህይወትን ለመጠበቅ የተለያዩ ጥረቶችን ሞክሯል።,መስተሐድሩ በጊዜሁ ለአልቆ ምህዳር ዘስርአት ወብዝኀ ህይወት አቂበ ዘተሌለዩ ገብረ።,The institute has been diversifying efforts to improve the ecological system and conserving biodiversity during the period. +ኢትዮጵያ በ1992 የሪዮ ስምምነት ከተፈራረመች በኋላ በብዝሀ ህይወት ጥበቃ ላይ ብዙ ሰርታለች ሲል የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት አስታወቀ።,መስተሐድረ ብዝሐ ህይወት አስተአመረ ኢትዮጵያ በ1992 እምድኅረ ተሰነአዎት ፅሂፈ ብዙኃ ገብረት ለብዝኃ ህይወት ።,"Ethiopia has done much in protecting biodiversity after the signing of the Rio Agreement in 1992, according to Ethiopian Biodiversity Institute." +ደቡብ አፍሪካዊው ባፋና ባፋና ምድቡን ከጋና ጥቁር ኮከቦች በአንድ ነጥብ በልጦ እየመራ ሲሆን የኢትዮጵያው ዋሊያዎቹ ሶስተኛ ሆነዋል።,ባፋና ዘደቡብ አፍሪካ አእብዮ በአሀዱ እሴት እንዘይመርህ ወኢትዮጵያውያን ኮኑ ሰለስተ።,"South African, the Bafana Bafana, is leading the group by a point ahead of Ghana, the Black Stars; and Ethiopia, the Walia Antelopes, placed third." +ቢቢሲ ወርልድ ሰርቪስ አምስቱን የቋንቋ አገልግሎቶቹን በመዝጋት 650 ሰራተኞቹን ከስራ ያሰናብታል��,ቢቢሲ ዓለመ ሰርቢስ በአፂወ አምስቱ ዘልሳነ በቁኤት ይሰድድ እምነግብሮሙ።,The BBC World Service is to close five of its language services with the loss of 650 jobs. +ጃፓን በምስራቅ ቻይና ባህር በክርክር ላይ ያሉ የፒንኖክ ደሴቶች የድንበር መስመር አቅራቢያ የተገኘች አንድ የቻይና የዓሣ ማጥመጃ ጀልባን አሰረች።,ጃፓን አሰረት ዘሀለው ላይለ ተቃህዎ በአቅራበ ፅንፈ ደሴተ ፒንኖክ ዘተረክበት ዘአሳ መርከበደ,Japan detains a Chinese fishing boat found near the disputed Pinnacle Islands in the East China Sea. +በዝግጅቱ ላይ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ውበትን የሚያሳዩ ባህላዊ ውዝዋዜዎችን የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች አቅርበዋል።,ወበእዳሜሁ ዘኢትዮጵያ ሰብአ ብሄር ወሰብእ ዘያርዕዩ ስነ መልክእ ወዘፈነ ኪነጥበብ ።,"During the event, artists performed traditional dances that demonstrated the beauty of the diverse nations, nationalities and peoples of Ethiopia." +ሽልማቱ በአካባቢያቸው ብሎም በሀገሪቱ በአጠቃላይ ሰላምና አንድነትን ለማስፈን ያደረጉትን የማይናወጥ ጥረት ምልክት ሆኖ ተሰጥቷቸዋል።,ስርጋዌሁ በአቅራቦሙ ወበሀገሪቶሙ በሰላም ወሁባሬ ዘገብሩ ዘኢይትዌለጥ ትዕምርተ ከዊኖ ተውህቦሙ።,The award was given as symbol of their unwavering commitments towards promoting peace and unity in their localities and the country at large. +ከዩዋን የምነዛሪ ቅናሽ በ|ላ በሻንጋይ የአክሲዮን ንግድ እና በሼንዘን አክሲዮን ንግድ የድርሻ ዋጋ መውደቃቸውን ተከትሎ በአክሲዮን ንግዶቹ ላይ የሚደረጉ የንግድ ልውውጦች ታግደዋል።,እምድኅረ ተትሕቶ ምንዛሬ ዘዩዋን በውስተ ሻንጋይ ምስያጠ አክስዮን ወበምክንያተ ተትሕቶ ዕሴት እምዘይበጽሖሙ በላዕለ ምስያጥ ዘአክስዮን ዘይትገበሩ ውላጤያተ ምስያጥ ኢተፈቅዱ።,Trade is suspended on the Shanghai Stock Exchange and Shenzhen Stock Exchange for a second time in a week after share prices tumble following the devaluation of the yuan. +በኢትዮጵያ ብቸኛው የእንስሳት ህክምና ክትባት ማምረቻ ማዕከል የሆነው ኢንስቲትዩቱ በያዝነው አመት መጨረሻ መድሀኒት ማምረት እንደሚጀምር የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ማርታ ያሚ ለኢዜአ ተናግረዋል።,በውስተ ኢትዮጵያ ባሕታዌ ማዕከል ዘምግባረ መድኃኒተ ሕክምና ዘእንስሳት ዘኮኖሁ ማዕከል በዘአኀዝኖሁ ፍጻም ዓመት ገቢሮተ መድኃኒት በከመ ይዌጥን ዘማዕከሉ ዐቢይ መራሒት ማርታ ያሚ ለኢዜአ ተናገሩ።,"The Institute, the sole veterinary vaccine production center in Ethiopia, will start to produce drugs at the end of this year, Director General of the Institute Dr.Marta Yami told ENA." +በዚህ አመት መጀመሪያ ላይ የዱባይ ማራቶን በ2፡19፡41ሻምፒዮን የሆነችው ትርፊ ፀጋዬ እና በ2015 የለንደን ማራቶን ያሸነፈችው እና በዘንድሮው ውድድር ሁለተኛ ሆና ያጠናቀቀችው ትግስት ቱፋ በሴቶች ቡድን ውስጥ የተጠበቁ ናቸው።,በላዕለ መወጥነ ዝንቱ ዓመት በማራቶን ዘዱባይ በ፪:፲፰:፵፩ መዋዒተ ዘኮነት ትርፌ ጸጋዬ ወበዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወኀምስቱ ማራቶን ዘለንደን ዘሞዐት ወበተዓርዮ ዘዝ ዓመት ካልዓይተ ከዊና ዘፈጸመት ትዕግሥት ቱፋ በውስተ ኅብረተ አንስት ዘተዐቀቡ ነዮሙ።,"Dubai Marathon champion Tirfi Tsegaye, who clocked a world-leading 2:19:41 earlier this year, and Tigist Tufa, who won the 2015 London Marathon and finished second in this year’s race, are the reserves for the women’s team." +ለጋዜጠኞች ማብራርያ የሰጡት የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ እንዳሉት በክልሎች የተቋቋሙ ተመሳሳይ ግብረ ሃይሎች ቫይረሱን ለመከላከል ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ ነው።,ለዘጋብያን ከሢቶተ ዘወሀቡ ዐቢይ መራሒ ዘማዕከለ ጥዒና ዘኅብረተሰብእ ኤባ አባተ በከመ ይቤልዎ በውስተ በሐውርት ዘተመሥረቱ ተመሳሳልያን ኃይላተ ግብር ለከልዖተ ቫይረስ እንዘ ይዴለዉ ውእቱ።,"Briefing journalists, Public Health Institute Director-General Dr. Eba Abate said similar taskforces formed in regions are making preparations to prevent the virus." +ላትቪያ ሕዝባዊ ተቃውሞ ቢያጋጥማትም ዩሮን መጠቀም በመጀመር 18 ኛዋ የአውሮፓ ኅብረት አባል ሆናለች።,እመይረክባ ላትቪያ ተቃውሞ ህዝብ በወጢነ ብቋኤ ዩሮን 10 ወሰሙናየ ኮነት ተላዊት ኅብረት ዘአውሮፓ።,Latvia becomes the 18th EU member state to adopt the euro despite public opposition. +ኮቪድ-19 በማዳጋስካር- በማዳጋስካር ከኮቪድ-19 በተያያዘ የመጀመሪያው ሞት ተመዝግቧል፤ ሟቹም የ57 እድሜ የህክምና ባለሙያ ሲሆን በስኳር እና ከፍተኛ የደም ግፊት እንደነበረበት ታውkል።,በምክንያተ ኮቫድ-፲፱ በውስተ ማዳጋስካር ቀዳማይ ሞት ተዘግበ።ወመዋቲሁ ዘኀምሳ ወሰብዓቱ ዕድሜ ገባሬ ሕክምና እንዘ ይከውን ሶከር ወገፊዖተ ደም በከመ ሀለወ ቦቱ ተአምረ።,COVID-19 pandemic in Madagascar Madagascar reports its first death from COVID-19; that of a 57-year-old medical worker who suffered from diabetes and high blood pressure. +የቱሪዝም ኢትዮጵያ ምክትል ዳይሬክተር የሆኑት ሰርፀፍሬ ስብሃት “የዘንድሮው ደማቅ የጎንደር ጥምቀት በአል ቁጥራቸው እየጨመረ በመጡት የውጭ ቱሪስቶች የሚጎበኝ ሲሆን ትውልደ ኢትዮጵያዊያንም የመምጣት ፍላጎት እጅግ ጨምሯል” ሲሉ ተናገሩ።,ካልዓይ ተጸዋኢ ዘቱሪዝም ኢትዮጵያ ሠርፀ ፍሬ ስብሐት ዘዝ ዓመት በዓለ ጥምቀት ዘጎንደር ኍልቆሙ እንዘ ይዴምር በዘመጽአ ዘአፍኣ ሀገር ሐዋጽያን ዘይትሔወጽ እንዘ ይከውን ውሉዳነ ኢትዮጵያሂ ተምኔተ መጺኦት ጥቀ ደመረ እንዘ ይብሉ ተናገሩ።,"“This year’s Gondar Epiphany is colorful with increasing number of foreign tourists and Ethiopian-born citizens shown an increase appetite for coming,” said Sertsefire Sibhat, Tourism Ethiopia Deputy Director." +የሳውዲ አረቢያው ንጉስ ሴቶች የመንጃ ፍቃድ እንዲያገኙ የሚያዘውን ደንብ በሰኔ 2018 አፀደቁ።,ንጉሥ ዘሳውዲ ዐረቢያ አንስት ፈቃድ ዘምንዳሀ ሠረገላ ከመ ይርከቡ ዘይኤዝዝ ሕገ በሰኔ ዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወሰመንቱ አጽደቁ።,The king of Saudi Arabia issues a decree allowing women to be issued driving licenses by June 2018. +የቀድሞ የሳንቶ ዶሚንጎ ከንቲባ የነበሩት ሮቤርቶ ሳልቼዶ ከመንግስት ስልጣናቸው እና ከዶሞኒካን ሊብሬሽን ፓርቲ አባልነት ተነሱ።,ዘቀዳሚሁ ኃላፊ ዘሳንቶ ዶሚንጎ ሮቤርቶ ሳልቼዶ ሥልጣኖሙ እም መንግሥት ወእም ተሳትፎ ፓርቲ ዘዶሞኒካን ሊብሬሽን ተንሥኡ።,Former Santo Domingo mayor Roberto Salcedo Sr. resigns from the government and the Dominican Liberation Party. +በካናዳዋ ኪዩቢክ ከተማ እየተስፋፋ ያለው የሌጊኦኔሎሲስ ወይም ሌጊኦኔይር በሽታ 104 ሰዎችን ይዞ ሰዎችን ለህልፈት አድርጓል።,ደዌ ዘጊኦኔሎሲስ ዘሰፍሐ በትእይንተ ኪዩቢክ ቀተለ 104 ሰብአ።,"An outbreak of Legionellosis (Legionnaires' disease) in Quebec City, Canada, kills 8 people and infects 104." +የአውስትራሊያው ካንታስ አየር መንገድ ሁሉንም በረራዎቹን እየተደረገ ባለው ክርክር እና ሰኞ ይጀመራል በተባለው አድማ ምክንያት እንዳገደ አስታወቀ።,ፍኖተ አየር ካንታስ ዘአውስትራሊያ አስተአመረ ከመ ከልአ ሱራሬያተ በዘይትገበር ተቃህዎ እለተ ሰኑይ።,The Australian airline Qantas grounds its entire fleet due to an ongoing industrial dispute with a lockout to start on Monday. +ከ26 ደቂቃ በኋላ ሀዲጃ ናንዳጎ ለዩጋንዳ 1-0 መሪነትን ሲሰጥ ተቀይሮ የገባው ግብ ጠባቂ ደመላሽ ባንቻየሁ ኳሷን መያዝ ባለመቻሉ አምበል ፋውዚያ ናጄምባ በ40 ደቂቃ ላይ 2-0 አድርጎታል።,እምድኅረ 26 ኬንትሮስ እንዘ ያቀድም አግብኦ ለዩጋንዳ ዘወለጠ ወገብአ አቃቤ ጎል በዘኢነስአ ፋውዚያ ናጄምባ በ40 ገብሮ 2:0።,Hadijah Nandago gave Uganda a 1-0 lead after 26 minutes before skipper Fauzia Najjemba made it 2-0 on 40 minutes when substitute goalkeeper Demelash Banchayehu failed to hold the ball. +የዩክሬን ፓርላማ ከአንድ ቀን በፊት በፕሬዚደንት ፔትሮ ፖሮሼንኮ የውጪ ጉዳይ ሚኒሰትር ሆነው የተሾሙትን ጨምሮ ሁሉም የመንግስት እጩዎች ሹመት አፀደቁ።,እምቅ��ም አሀዱ እለት ጉባኤ ዩክሬን አፅደቀ በመራሄ ፔትሮ ፖሮሼንኮ ዘአፍአ መኮንን ዘተሰይሙ ፍሁራነ መንግሥት ።,"The Ukraine Parliament confirms all government candidates, including that of foreign minister, appointed the previous day by President Petro Poroshenko." +የቼክ ሪፐብሊኩ ግብ ጠባቂ ፒተር ቼክ ሃገሩ ቼክ ከ2004 ሻምፒዮኖቹ ግሪክ ጋር በምትጫወትበትና ጥቂት የጎል ሙከራዎች በተደረጉበት ጨዋታ ስህተት ሰራ።,አቃቤ ግብአተ ሪፐብሊክ ቸክ ፒተር ቸክ እንዘ ሀገሩ ትትዋነይ በዘተገብሩ ንኡሳን ተውኔተ እግር ዘአግብ ስሀተ።,Czech Republic goalkeeper Petr Čech drops a clanger in his country's game against 2004 champions Greece in a match that had the fewest shots in the European Championship since 1980. +ጉዳፍ ጸጋይ ማክሰኞ እለት በፈረንሳይ ሊቪን በተካሄደው ውድድር ላይ ሶስት ደቂቃ ከ53.09 ሰከንድ በመግባት የሴቶችን የቤት ውስጥ የ1500 ሜትር ክብረወሰን ሰበረች።,እለተ ሰሉስ ውስተፈረንሳይ ዘሊበን በዘኮነ ተባድሮ በዘሰለስቱ ኬክሮስ53.09 ሰበረት ዘነበረ ወሰነ1500።,"Gudaf Tsegay broke the women’s world record for the indoor 1500 metres on Tuesday after posting a time of three minutes, 53.09 seconds during a meeting in Lievin, France." +አሜሪካዊቷ ዘፋኝ ቴይለር ስዊፍት የዓመቱ አርቲስትን ጨምሮ አራት ዋንጫዎችን ያሸነፈች ሲሆን 23 የአሜሪካ የሙዚቃ ሽልማቶችን በማግኘት ዊትኒ ሂውስተንን በልጣለች።,ዘፋኒት ዘአሜሪካ ቴይለር ስዊፍት ምስለ ሥርጋዌ ዘዘዓመቱ አርቲስት አርባዕተ ሥርጋዌያተ ዘሞዐት እንዘ ይከውን ዕሥራ ወሠለስተ ሥርዌያተ ዘፈን ዘአሜሪካ በረኪቦት ለዊትኒ ሂውስተን አዕበየቶ።,"American singer Taylor Swift wins four trophies, including Artist of the Year, and holds 23 American Music Awards, beating Whitney Houston." +ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ግጭቱ የጀመረው ፖሊሶች የተከለከለው ዘፈን በሠርግ ሥነ ሥርዓት ላይ ለምን ተጫወተ የሚል ጥያቄ ካቀረቡ በኋላ ነው።,ከመዜናውያን ዜነው ጸብኡ ዘተወጥነ በዘ ተከልአ ዘፈን ዘተገብረ ላእለ ከብካብ በብሂል ለምንት ኮነ።,They told The Reporter that the clashes started after police officers questioned why the banned song was played at a wedding ceremony. +በሕንድ ውቅያኖስ ሬዩንዮን ደሴት አቅራቢያ የተገኘ ፍርስራሽ ከቦይንግ 777 ዕቃ ጋር ተመሳሳይ ሲሆን የማሌዥያ አየር መንገድ በረራ 370 መሆኑን ለማረጋገጥ ምርመራ እየተደረገበት ነው።,በጥቃ መሬተ ሬዩንዮን ዘውቅያኖሰ ሕንድ ዘረክበ ንሑል አካል ምስለ ንዋየ ቦይንግ ፯፻፸፯ ተመሳሳሌ እንዘ ይከውን ፍኖተ አየር ዘማሌንዥያ በሪርት ፫፻፸ ከዊኖቶ ለአእሚሮ ሐተታ እንዘ ይትገበር ቦቱ ውእቱ።,Debris found near the Indian Ocean island of Réunion is consistent with material from a Boeing 777 and is being examined to confirm whether it is from Malaysia Airlines Flight 370. +የደቡብ አፍሪካ የክሪኬት ተጫዋች ማርክ ባውቸር በእንግሊዝ ጉዞ ወቅት የዓይን ጉዳት ከደረሰበት በኋላ ሥራውን አቁሟል።,ተዋናየ ክሪኬት ማርክ በውቸር አቀመ ግብሮ እምድህረ በፅሐ ቦቱ ኀጉል በአይኑ በሀዊረ እንግሊዝ ።,South Africa cricket player Mark Boucher ends his career after sustaining an eye injury during the tour of England. +ማዕከሉ በተለያዩ የሀገር ውስጥ፣ ክልላዊ እና አለም አቀፍ ቋንቋዎች ይዘቶችን ለማዘጋጀት አቅዷል። ነገር ግን ፕሮግራሞች እየተለቀቁ ያሉት በአማርኛ ነው።,ማዕከሉ በዘተሌለዩ ዘሀገር ወዘክፍላ አሰበ በነገረ ኩሉ በሐውርት ወባህቱ መርግብራቱ ይቀርቡ በልሳነ አማረኛ ።,"The Center plans to prepare content in different local, regional and international languages. However, the programs which are being aired are in Amharic." +የሎስ አንጀለስ ካውንቲ የአስክሬን ምርመራ ቢሮ ዊትኒ ሂውስተን ኮኬይን በመጠቀሟ ምክንያት ሰጥማ መሞቷን አሳውቀዋል።,ካውንቲ ዘሎስአንጀለስ ተሰጥመት ወተርፈት ውስተባህር ሀተታ በድና አስተአመረ ዘባቲ ኮኬይን ።,The Los Angeles County Coroner's Office says that Whitney Houston's official cause of death was drowning as a result of cocaine use. +ቪታሊ ክሊተሸኮ በመጀመሪያ ዙር አወዛጋቢ በሆነ ቴክኒካል ዝረራ ኦድላኔር ሶሊስን በመርታት የአለምአቀፍ ቦክስ ሻምፒዮንሺፕነቱን አስጠበቀ።,ቪታሊ ክሊተሽኮ በዘቀዳሚ ተቃህዎ ኡደት በገዲፈ ጥበብ ኦድላኔር ሶሊስን አፅደቀ ዓለመ ኩሉ መዊኦቱ።,"Vitali Klitschko defeats Odlanier Solís via a controversial first-round technical knockout to retain the WBC Heavyweight Championship in Cologne, Germany." +በአፖካዳ ሜክሲኮ እስር ቤት ውስጥ በተፈጠረ ፀብ ምክንያት በተፈጠረ ግጭት 44 ሰዎች ህይወታቸው አለፈ።,በቤተሞቅህ ዘሜክሲኮ አፖካዳ በዘተፈጥረ ምክንያተ ጸብእ ሞቱ ዘኁለሰቆሙ 44ቱ።,"A fight amongst inmates leads to a prison riot in the Mexican city of Apodaca, Nuevo León, with 44 people dead." +“የአለም የቤት ውስጥ ሪከርድ በማስመዝገቤ በጣም ደስተኛ ነኝ። በጣም ጠንክሬ ተለማምጃለሁ እናም የአለምን የቤት ውስጥ ክብረ ወሰን ለመስበር አልሜ ነበር።” ስትል ጉዳፍ ጸጋይ ለአለም አትሌቲክስ ድረ-ገጽ ተናግራለች።,ጉዳፍ ፀጋዬ ነበበት ዘንተ ተፈሳህኩ አነ ዘዓለም እንተውስጠ ሰበርኩ ዘኘበረ በመዊአ ተውኔት ለዓለመ አትሌቲክስ ።,"“I’m very happy to set a world indoor record. I have been training really hard and I set myself a target to break the world indoor record,” Gudaf Tsegay told the World Athletics website." +የኮሶቮ ፓርላማ ከአሜሪካ መአከላዊ ትእዛዝ የመጣለትን ጥያቄ በመቀበል የሃገሪቱን የድህንነተ እና የፀጥታ ሃይል በአለም አቀፍ የሰላም ማከበር ተልእኮ ላይ እንዲሳተፍ ሲል በአንድ ድምፅ አፀደቀ።,ፓርላማ ዘኮሶቮ እም ትእዛዘ ማዕከላዊ አሜሪካ ለዘመጽአ ሎቱ ጥያቄ በተወክፎት ለኃይለ ዛኅን ወድኅነት ዘሀገር በላዕለ ዘክፍላተ ዓለም ተልዕኮት ዘአክብሮ ሰላም ከመ ይሳተፍ በዋሕድ ድምፅ አጽደቀ።,"Kosovo's parliament unanimously approves deploying the Kosovo Security Force on international peacekeeping missions, following a formal request by the United States Central Command." +እንደ ካፍ መግለጫ ለውይይት የሚቀርበው የጨዋታው ህግ ማሻሻያዎች ናቸው፣ ይህም ተግባራዊ የሚሆነው ከጁን 1 ቀን 2019 ጀምሮ ሲሆን በውድድሩ ወቅትም ተግባራዊ ይሆናሉ።,በከመ መክሥተ ካፍ ለጉባኤ ዘይቄርቦሁ ዘአርትዖተ ሕግ ዘተውኔት ውእቱ።ወዝንቱኒ ዘይትገበሮሁ እም አመ አሚሩ ለሰኔ ወጢኖ እንዘ ይከውን ወበጊዜ ተዓርዮቱ ተገባሬ ይከውን።,"According to CAF’s statement, to be discussed are the amendments to the law of the game, which takes effect starting from June 1, 2019 and will be implemented during the tournament." +የሰሜን ኮሪያ ባለሥልጣናት ቀኑ ባልታወቀ ቀን ላይ በሁለቱ አገሮች መካከል በሚደረገው ሁለተኛ የመሪዎች ስብሰባ ላይ ለመወያየት አሜሪካን ይጎበኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የደቡብ ኮሪያ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።,ባዕልተ ሥልጣናት ዘሰሜን ኮሪያ በላዕለ ዕለቱ ዘኢተአምረ ዕለት በማዕከለ ክልዔቱ ሀገራት በላዕለ ዘይትገበሮሁ ካልዓይ ጉባዔ ዘመራሕያን ለተናብቦ አሜሪካ ይሔውጹ ተብሂሎ በከመ ይትዐቀብ ምስትርካበ ብዙኃን ዘደቡብ ኮሪያ ዜነዉ።,South Korean media reports that North Korean officials are expected to visit the United States to discuss a second summit between the two countries at an unspecified date. +በጽሑፉ ውስጥ የተገለጹት አመለካከቶች የሪፖርተርን አመለካከት አያንፀባርቁም ።,በውስተ ጽሑፍ ዘተከሥቱ ርእዮታት ርእዮተ ዜናዊ ኢያሬእዩ።,The views expressed in the article do not necessarily reflect the views of The Reporter. +የሰሜን ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በይፋ በሰጠው መግለጫ የቅርብ ጊዜው የተባበሩት መንግስታት ማዕቀቦች የጦርነት ጥቃት መሆናቸውን እንዲሁም ሙሉ በሙሉ የኢኮኖሚ እገዳውን መተግበርን የሚያሳዩ ናቸው ብለዋል።,ዘሰሜን ኮሪያ ተጸዋኤ ነገረ አፍኣ ክሡተ በዘውህቦሁ መክሥት ዘቅሩብ ጊዜሁ ማዕቀባት ዘመንግሥተ ኅብረታት መንሥኤ ኵናት ከዊኖቶሙ ወከማሁኒ ዘገቢሮተ ከሊዖተ ኢኮኖሙ ምሉዐ ��ያሬእዩ ውእቶሙ ይቤሉ።,"North Korea’s foreign ministry, in an official statement, says the latest United Nations sanctions are an act of war and are, in effect, a complete economic blockade." +የጃፓን መከላከያ ሚኒስቴር የሩሲያ ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች የደቡብ ጃፓን የአየር ክልል ጥሰው እንደገቡ ገልፀው የገቡትንም የጦር አውሮፕላኖች በአየር መቃወሚያ ተዋጊዎች በመታገዝ ከአካበባው ጥለው አንዲለቁ አድረገናል ሲሉ አስታወቁ።,ኅብረተ ዐቃብያነ ሀገር ዘጃፓን ዘሩሲያ ሠረገላተ አየር ዘኵናት ለዘደቡብ ጃፓን ክሉለ አየር ኀሊፎሙ አቲዎቶሙ ከሢቶሙ ወለዘአተዉኒ ሠረገላተ አየር ዘኲናት በምርዳአ ምክላአ አየር እም መካኑ ኀዲጎሙ ከመ ይሑሩ ገበርነ እንዘ ይብሉ አስተኣመሩ።,"Japan's Defense Ministry says Russian Air Force bombers violated southern Japanese airspace, prompting Japan Air Self-Defense Force fighters to scramble and escort the planes out of the area." +የሰብአዊ መብት አክቲቪስቶች እንዳስታወቁት፤ በጉዋንዡ የዲሞክራሲ ሃሳብ አቀንቃኝ የሆኑ ግለሰቦች የኮሚኒስት ፓርቲን ለማስወገድ ተንቀሳቅሳችዋል በሚል እስከ አምስት አመት የሚደርስ እስር እንደተፈረደባቸው አስታወቁ።,አንቃሕያነ መብሕት ዘሰብአዊ በከመ አስተኣመርዎ በውስተ ጉዋንዡ ለዘሐሳበ ዲሞክራሲ ተሳታፍያነ ዘኮንዎ ሰብእ ለአጥፍዖ ፓርቲ ዘኮሚኒስት አንሶሰውክሙ በብሂል እስከነ ኀምስቱ ዓመታት ዘይበጽሕ ሙቃሔ በከመ ተበየነ ቦሙ አስተኣመሩ።,Human rights activists claim that three pro-democracy advocates have been sentenced to up to five years imprisonment on charges of attempting to overthrow the Communist Party government in Guangzhou. +በ1986 አውስትራሊያ ዳርቻዎች የተገኙ ሁለት የዴንደሮግራማ ዝርያዎች በፋይለም ዝርዝር ስር መካተት እንደማይችሉ ተረጋገጠ።,ክልኤቱ አዝርእተ ዴንደሮግማን ዘተረክቡ አፅናፈ አውስትራሊያ በ1986 ፀድቀ ከመኢይትኀኌለቁ በውስተ ፋይለም።,"Two species of dendrogramma, found off the coast of Australia in 1986, are discovered to be unclassifiable in any existing phylum." +በሻንቺ ፣ ቻይና ውስጥ የተከሰተው የናፍጣ ነዳጅ መፍሰስ በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ሰዎች የውሃ ምንጭ ወደሆነው የሎው ወንዝ ደረሰ።,በወስተ ቻይና ዘሻንች ዘተከስተ ውሂዘነዳዲ በዘይትኌለቁ በአእለፈ ምእት ሰብእ በፅሐኀበኮነ ዘሎው ማይ።,"A diesel fuel leak in Shaanxi, China reaches the Yellow River, a water source for millions of people." +የናሳ መንታ ግሬል ፕሮግራሞች በጨረቃ የላይኛው ክፍል ላይ ስለሚገኙ ጉርጓዶች፣ ክሬተሮቸ እና በእሳተ ገሞራ የተፈጠሩ ገፅታዎች ተጨማሪ መረጃዎችን አሳዩ።,"መርኃ ግብራት ዘ መንታ ግሬር ወዘናሳ +በዘይትረከቡ ቀልቀላት ወበእሳተ ገሞራ ዘተፈጥሩ አራዩ።","NASA's twin GRAIL probes have revealed the surface of the Moon in unprecedented detail, showing unexpectedly-deep cracks, craters and tectonic structures." +ዴልታ አየርመንገድ ባለፈው አመት ከነበረው 2.47 ዶላር በጋሎን በ 2011 እስከ 2.60 ዶላር በጋሎን የሚደርስ ትክክለኛ ያለውን የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ እንደሚጠብቅ አስታወቀ።,ፍኖተ አየር ዘዴልታ እምዘሀሎ በዘሀለፈ ዓመት በጋሎን 2.47 እስከነ 2.60 ከመይበፅህ ወአስተአመረ ከመ የአቅብ ድማሬ ነዳዲ ውሂዝ በእሴቱ።,"Delta Air Lines says that it expects sharp fuel cost increases in 2011, perhaps to $2.60 a gallon from $2.47 last year." +የአሜሪካው ኮንግረስ በአሜሪካ ውስጥ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መጠቀም የሚያስችለውን አዲስ ህግ አፀደቀ።,ጉባኤ ኮንግረስ ዘአሜሪካ ውስተ አሜሪካ አፅደቀ ዘያክህሎ ጠቂመ መንኮራኩራተ ዘአልቦሙ ሰብእ።,The United States Congress votes to pass legislation allowing for greater use of drone aircraft in the United States. +በጥሩ ሁኔታ ያሉ ፋብሪካዎችን የጎበኙት የክልሉ የስራ ኃላፊዎች በክልሉ ከሚገኙ ፋብሪካዎች ጋር በአካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ላይ የግማሽ ቀን ውይይት አካሂደዋል።,በኩነተ ሰላም ዘሀለው መካነ ፍድፋዴ ማህረፅ ገብሩ መራህያነ ክፍለ ሀገር ተናግሮ በአቅራበ አቂበ ንዋያት ።,Officials of the region who visited factories in good standing conducted a half-day discussion with factories in the region on issues of environment protection today. +"ታህሳስ 25, 2017 በራቸውን ከሚከፍቱ አራቱ ኩባንያዎች መካከል በቅርብ የተቀላቀለው ጄ አር ፔትሮሊየም ነው።",እምዘያርህው ኆኅቶሙ ማዕከለ ማህበራት አርባእቱ በዘቀርበ ዘተደመረ ውእቱ ነዳዴ ፔተሮሊየም።,"JR-Petroleum is the latest entrant among the four companies opening its doors on December 25, 2017." +"የቱርኩ ጠቅላይ ሚኒስትር ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የሶሪያ ህዝብ በየቀኑ ሲገደል ""እጁንና ክንዱን አስሮ"" ቆሟል ሲሉ ከሰዋል።",ንጉሠ ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን ህዝበ ሶርያ እንዘይትቀተሉ በበእለቱ ዘኀብሩ መንግስታት ወዘሰላም ይሬኢ እዴሁ ወገሪሁ አሲሮ።,"Turkish prime minister Recep Tayyip Erdoğan accuses the United Nations Security Council of standing by with its ""hands and arms tied"" while the Syrian people are killed every day." +የቀድሞውን የሩዋንዳ ጦር ካፒቴን ፓስካል ሲምቢካንጓን እ.ኤ.አ በ 1994 ዓ.ም በተካሄደው የሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ በመፈጸሙ ሚና በ 25 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ የፈረንሣይ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሰቷል ።,ዘቀዳሚ ሲምቢካንጓን ሩዋንዳ ካፒቴን ፓስካል ከመኁልቆ ኢሮፕ በዘተገብረ አጥፍኦ ዘርአ ኡጋንዳ አዘዘ ቤተ ፍትህ ዘፈረንሳይ በ25 ዓመተ ሞቅህ።,A French court sentences former Rwandan army captain Pascal Simbikangwa to 25 years for his role in the 1994 Rwandan genocide. +ይህ ሮቦት በአሁኑ ጊዜ በኢትዮ ቴሌኮም ድጋፍ ለሚደረግ የአይሲቲ ሳምንት በኢትዮጵያ ይገኛል።,ዝ ርሆቦት ይእዜ ይትረከብ በኢትዮጵያ በረዲአ ኢትዮ ቴሌኮም ።,This robot is currently available in Ethiopia for ICT Week sponsored by Ethio-Telecom. +በላይቤሪያ የሚገኘው ሳማርቲያንስ ፐርስ የህክምና ዳይሬክተር ዶክተር ኬንት ብራንትሊ በተደረገለት ምርመራ ቫይረሱ ተገኝቶበታል።,ሳማርቲያንስ ፐርስ ዘይትረከብ በላይቤሪያ መርሐ ድሂን ዘህክምና ዶክተር ኬንት ብራንትሊ በዘተገብረ ሀተታ ተረክበ ቦቱ ደዌ ቫይረሱ ።,"Dr. Kent Brantly, the medical director for Samaritan's Purse in Liberia, tests positive for the virus." +ሰሜን ኮሪያ አሜሪካ በኮሪያ ጦርነት ወቅት የሞቱባትን ወታደሮች ለመፈለግ ያቀረበችውን ጥያቄ በ 6 አመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ፈቀደች።,ሰሜን ኮሪያ ፈቀደት ለቀዳሚ ጊዜ በዘአሜሪካ አቅረበት ለሀሲሰ ሰገራት እለ ሞቱ ባቲ በስድስቱ ዓመታት ።,"North Korea agrees, for the first time in 6 years, to let the United States search for the remains of American soldiers killed during the Korean War." +የፀሀይ ግርዶሹ በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች የታየ ሲሆን ከነዚህም መካከል በታሪካዊቷ የላሊበላ ከተማ እና በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ከጠዋቱ 6፡50 እስከ 9፡30 ሰአት ጀምሮ ነበር።,በዘብዙኃን ትእይንታተ ኢትዮጵያ ዘተርየ ፅላሎተ ፀሐይ ወእማእከለዝ በላሊበላ ወበሐዲስ ፅጌ እምነግሁ 6:50_9:30 ወጢኖ ተርየ።,"The solar eclipse was visible in several cities across Ethiopia, including the historical town of Lalibela and the capital Addis Ababa starting from 6:50 a.m to 9:30 a.m." +ዋንግ ጁን በበኩላቸው ኢትዮጵያ ወደ ዲጂታል የታክስ አሰባሰብ እና የታክስ አስተዳደር አገልግሎት ለምታደርገው እንቅስቃሴ የቻይና መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።,ዋንግ ጁን በበዚአሁ ኢትዮጵያ ዘትገብሮ ኀበ ዲጅታል ዘጊበ ፀባህት ወአስተሀድሮ ፀባህት መንግስተ ቻይና ይገብር ዘይሀሰስ።,Wang Jun for his part said The Chinese Government would provide the necessary support to Ethiopia’s move towards digitized tax collection and tax administration services. +የዘንድሮው 18ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ ታላቅ የጎዳና ላይ ፌስቲቫል በመሆን በሺዎች የሚቆጠሩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ቱሪስቶችን የሚስብ ነው።,ዘዝ ዓመት 18 አቢይሩፀት በኢትዮጵያ ውስተ���ፍሪካ ላዕለ ፍኖተ ፌስቲባል በሽህ ዘይትኌለቁ እንተ ውስጠ ሀገር ወአፍአ ዘይስህብ አናግደደ,This year’s 18th Great Ethiopian Run has grown to become a major street festival in Africa attracting thousands locals and foreign tourists every year. +የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ለአፍሪካ ዋንጫ (ካፍ) ማለፉን አረጋግጧል።,ዘኢትዮጵያ ብሄረ ተውኔት ዘእግር ማህበር ኦቀ ወጸበጠ ሃሊፎቶ ለአፍሪከ ፅዋእ።,The Ethiopian National Football Team has qualified for the Africa Cup of Nations (CAF) today. +ኤፍቢአይ እንደዘገበው፣ ጥቃቱን የፈፀሙት ባልና ሚስት ለረጅም ጊዜ አክራሪ ሆነው የቆዩ ሲሆን ከመግደላቸው ቀናት በፊትም የዒላማ ልምምድ ሲያደርጉ ቆይተዋል።,በከመ ዜነዎሁ ኤፍቢአይ ግብሮ ዘገብሩ ምት ወብእሲት ለነዋሕ ጊዜ ጥቡዓነ ከዊኖሙ ዘጸንሑ እንዘ ይከውኑ ወእም ቅድመ ዕለተ ተቀትለቶሙ ተላምዶ እንዘ ይገብሩ ጸንሑ።,"According to the FBI, the couple that perpetrated the attack had long been radicalized, and had been practicing at a target range days before their murder spree." +የኢትዮጵያ ቡድን ግን ተስፋ ሳይቆርጥ በ82 ደቂቃ ላይ የድል ጎል በቱሪስት ለማ አስቆጥሯል።,ዘኢትዮጵያ ማህበረ ተውኔት ዘእግር እንዘ ኢይቀብፅ በ82 ኬክሮስ አፅኀፈ ወአእሆለቆ በቱሪስት ለማ።,But the Ethiopian team did not give up and scored the winning goal through Turist Lema on 82 minutes. +ነፃው የሳተላይት ቻናል በአሁኑ ወቅት ስነ ልቦና፣ ህግ፣ ሙዚቃ እና ድራማን በማካተት 12 የተለያዩ ፕሮግራሞችን እየሰራ መሆኑን ህትመቱ ዘግቧል።,አግአዚ እንተ ሳተላይት ምህዋር በዝ ሰአት ስነ ልቡና ወህግ ወሀልዮ ተውኔት ህቡራነ አሰርተ ወክልኤተ ዘገበ ከመ ለእለ ገብረ።,"The independent satellite channel is currently producing 12 different programmes, incorporating psychology, law, music and drama, the publication reported." +የጠፈር ማመላለሻዋ አትላንቲስ የመጨረሻ ተልእኮዋን ለማድግ ከአሜሪካ የጠፈር ማመላለሻ ተkም እንቅስቃሴ ጀመረች።,አንሶሳዌ ጠፈር አትላንቲስ ወጠነት ነሶሳዎ እማዕከለ አሜሪካ ከመትግበር ተልዕኮተ።,The Space Shuttle Atlantis lifts off for the final mission of the US Space Shuttle program. +ከናሳ የህዋ ጣቢያ የመጣ አዲስ መልእክት ለፀሃይ የቀረበችው እና ሜርኩረ የተባለቸው ፕላኔት በሰሜን በኩል በሚገኘው ውስጣዊ ክፍሏ የውሃ በረዶ ሊኖራት እንደሚችል አመላከተ።,እምጠፈረ ህዋ ዘናሳ ዘመጽአሐዲስ መልእክት ለፀሐይ እንተቀርበት ወዘተብህለት ፕላኔተ ሜርኩሪ በውስተ ሰሜን ዘይትረከብ ክፍላ አመረ ከመይሄልዋ ።,"New data from the NASA space probe MESSENGER indicate that Mercury, the closest planet to the Sun, almost surely has water ice buried beneath the surface at its north pole." +የስዊስ ፍራንክ ከመጠን በላይ ዋጋ እንዳይጨምር በሚል የስዊስ ባንክ 1.20 የሰዊስ ፍራንከ በ አንድ ዩሮ እንዲዘረዘር ሲል አዲስ የምንዛሬ ተመን አወጣ።,ስዊስ ፍራንክ ኢይደምር ዘእንበለ መጠን ኢይደምር አስበ በብሂል መዝገበ መካነ ብሩር አውጽአ ገዚመ ፅንፍ እምከመ ይትዘርዘር ብሩረ ስዊስ ፍራንክ በአሐዱ ዩሮ።,The Swiss National Bank introduces a minimum exchange rate of 1.20 CHF/EUR to prevent the overvaluation of the Swiss franc. +በፊውረር በንከር ውስጥ የአዶልፍ ሂትለር ራስን የማጥፋት የመጨረሻ ምስክር የነበረው ሮቹስ ሚሽ በ 96 ዓመቱ አረፈ።,በውስተ ፊውረር በንከር ሮቹስ ሚሽ አእረፈ በ96 ዓመቱ ዘኮነ ሰማዕተ ለአጥፍኦ ርዕሰ ሂትለር አዶልፍ ።,"Rochus Misch, the last witness to Adolf Hitler’s suicide in the Führerbunker dies at the age of 96." +በቬትናም ኩአንግ ንጋይ አካባቢ በተከሰተው ያልታወቀ ገዳይ በሽታ ምክንያት የቬትናም መንግስት የአለም የጤና ድርጅትን እርዳታ ጠየቀ።,"በአቅራበ ንጋይ ኩአንግ ቬተናም በዘተከስተ በዘኢተአምረ ምክንያተ ደዌ ቀታሊ መንግስተ ቬተናም ጠየቀ +ረድኤተ +ጥኢና ዓለም ማህበር ።","In response to an outbreak of an unidentified fatal disease in Quang Ngai province, Vietnam, the Vietnamese government asks for help from the World Health Organization." +በአውስትራሊያ በሳምንቱ መጨረሻ ላይ የተፈጸመው ግድያ የህንድ መንግስት በዚያ ሀገር ለሚማሩ የኮሌጅ ተማሪዎቿ ምክር እንድትሰጥ አነሳስቷል።,በፍፃሜ ሰሙን ዘተፈፀመ በላዕለ አውስትራሊያ ቀቲል መንግሥተ ህንድ አስተናስአ ከመተሃብ ምክራ ለአርድእታ።,A weekend killing in Australia has prompted the Indian government to issue an advisory for its college students studying in that country. +ፌስቡክ ከድንጋይ ከሰል ኤሌክትሪክ ጋር ያለውን ግንኙነት እንዲያቋርጥ የሚጠይቅ ግማሽ ሚሊዮን የድጋፍ ፊርማ የያዘ ደብዳቤ ግሪንፒስ (አረንጓዴ ሰላም) ለፌስቡክ ኩባንያ ልኳል።,ፌስቡክ ከመያፅርእ ዘተራከበ ምስሐ እብነ ሐመድ ዘኤሌክትሪክ ዘይጠይቅ 5ቱ ምእት ሽህ ዘነስአ ጦማር ለአከ ለፌስቡክ ዘተዋሐደ።,Greenpeace sends Facebook a letter containing half a million signatures asking the company to cut its ties to coal based electricity. +የአሜሪካው ሴኔት የ2011 የእዳ ጣርያ ቀውስን ለመቀልበስ በፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ የሚፈረምና የእዳ ጣሪያውን ከፍ የሚያደርግ አዲስ ህግ አወጣ።,እንተአሜሪካ ሴኔት ዘ2011ለደምስሶ እዳ ዘላዕል በመኮንን ባራክ ኦቫማ ዘይትፀሐፍ ወዘይትገበር ልኡለ ሐዲስ ህገ አውጽአ።,The United States Senate passes legislation to raise the debt ceiling in order to avert the 2011 US debt ceiling crisis and President Barack Obama signs it into law. +ወጣቱ ትውልድ የፓርቲውን የትጥቅ ትግል ምክንያቶች በመረዳት ሀገሪቱ የጀመረችውን የህዳሴ ጉዞ እንዲያረጋግጥ ፓርቲው አሳስቧል።,ወሬዛሁ ትውልደ ፓርቲ ዘበምክንያታተ ሰገራት ዘቀትል ዘወጠነት ሀገር ፍኖተ ህዳሴ አህለየ ከመያፅድቅ።,The 12th annual meeting of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) concludes meeting re-electing Abay Woldu as a chairperson. +ሰሜን ኮሪያ በግዛቷ ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች የተጠረጠሩ ሁለት አሜሪካዊ ቱሪስቶችን ጄፍሪ ፉሌ እና ማይክል ሚለርን ፍርድ ቤት እንደምታቀርብ ገለፀች።,በሀገረ ዚአሃ በዘተፈፀሙ አጥፍኦ ኅጉለት ዘተአዘቡ ክልኤቱ አናግደ አሜሪካ ጄፍሪ ፉሌ ወማይክሎ ሚለርን እምከመታቀርብ ቤተ ፍትህ ሰሜን ኮሪያ ከሰተት።,"North Korea says it will put on trial two American tourists, Jeffrey Fowle and Michael Miller, for crimes against the state." +በአሜሪካ በተመረዘ መድሃኒት ምክንያት 4 ሰዎች ለህልፈት እንዲሁም በትንሹ 47 ሰዎች ደግሞ በማጅራት ገትር በሽታ ተጠቁ።,"በአሜሪካ በምክንያተ ዘይቀትል ስራይ +ሞቱ አርባእቱ ሰብእ ወበደዌ ክሳድ ዘድህር 47ሆሙ ሀለፉ።","At least 47 people throughout the United States are infected with fungal meningitis from contaminated medicine, with five people dying." +የአንድ ቀን አውደ ርዕይ የኢትዮጵያ እና የሩሲያ ፌዴሬሽን 120ኛ አመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሚከበረው ዓመታዊ ክብረ በዓል አካል ነው።,ዘአሐዱ እለት አውደ ርዕይ ዘኢትዮጵያ ወሩስያ አህድሮ 120 ዓመት ዘተራክቦ ወበዓለ ዘመሥርቶ ምክንያት በገቢር በዘይትከበር ክብረ ዓመት አካል ውእቱ ።,The one-day exhibition is part of the annual celebrations to mark the 120th anniversary of the diplomatic relations between Ethiopia and the Russian Federation. +በስሎቫኪያ ፓርላማ መፅደቅ ባለመቻሉ የዩሮ ዞን የማገገሚያ ፈንድ መስፋፋትን የሚደግፍ እርምጃ ቆሟል።,በስሎባኪያ ጉባኤ በዘኢክህለ ፀዲቀ ዘዩሮ መስተሐድር ዘያፀንእ ረዲአ አርህቦ ዘያቀውም ሐዊር ቆመ።,A measure to support expansion of the eurozone bailout fund is halted due to its failure to pass in the Parliament of Slovakia. +"በራግቢ ሊግ የኒውዚላንድ ተዋጊዎች ከጨዋታ በፊት ራስል ፓከር በሜዳው ላይ ሽንቱን በመሽናቱ 15,000 ዶላር ተቀጡ።",ሰገረተ ኒውዘርላንድ እምቅድመ ተውኔት ራስል ፓከር በዘሰወነ ሰይኖ ተቀጽአ 15000 መካልየ ዶላር በሊገ ራግቢ።,"In rugby league, the New Zealand Warriors are fined AU$15,000 for Russell Packer urinating on the field before a game." +የፋይናንስ ሚኒስትሩ ኢትዮ���ያ ወረርሽኙን በመታገል ወደ ለውጥ ለማምጣት ትልቅ ስትራቴጂካዊ ሽግግር እያደረገች ባለችበት ወቅት የትብብር ማዕቀፉ መፈረሙን አወድሰዋል።,መኮንነ ብሩር ዘኢትዮጵያ በአውጽኦ ደዌ ወኀበ ውላጤ አምጽኦ ለእለ ትገብር አድዎ ጥበብ ወርህ ሰብሐ በዘፀሐፈ ማዕቀፉ።,The Finance Minister hailed the signing of the cooperation framework which comes at a time when Ethiopia is undergoing a major strategic shift to embark on a transformational growth while fighting against the pandemic. +ከዚህ አንፃር ውድድሩ አትሌቶች በከፍተኛ ደረጃ እንዲሰሩ እድል የሚሰጥ ነው። ውድድሩ ባለፈው አመት እንዲካሄድ ታቅዶ ነበር፤ ነገር ግን ኢኤኤፍ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ውድድሩን ለሌላ ጊዜ ማስተላለፍ ነበረበት።,እምገጸ ዝ ተዓርዮቱ ረዋጽያን በዐቢይ መዐርግ ከመ ይግበሩ መክፈልተ ዘይሁብ ውእቱ።ተዓርዮቱ በዘኃላፊ ዓመት ከመ ይኵን ተሐልዮ ቦ ባሕቱ በምክንያተ ኮቪድ-፲፱ ኢኤኤፍ ተዓርዮቶ ለካልዕ ጊዜ አስተኃልፎ ቦቱ።,"In this regard, the competition presents as an opportunity for athletes to perform at the highest level. The competition was scheduled for last year; however, the EAF had to postpone the race due to the COVID-19 pandemic." +ከ1963 በ|ላ ወደ ምድር የቀረበችው ጁፒተር ሰማይ ላይ ካሉ አካለት ከጨረቃ ቀጥሎ በምሽት በጣም የምታንፀባርቀው አካል ሆናለች።,ኀበምድር ዘቀርበት ጁፒተር እምድኅረ 1963 እም አካላተ ሰማይ ሀለው እምታህተ ወርህ በምሴት ዘታበርህ አካል ኮነት።,Jupiter becomes the brightest object in the night sky after the Moon as it makes its closest approach to Earth since 1963. +ለሰባት ጊዜ የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስቴር ሆነው ያገለገሉት ጂውሊዎ አንደሮቲ በ94 አመታቸው በሮም ከተማ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።,ለጊዜ ሰብአቱ ንጉሠ ጣሊያን ዘኮነ ወዘሰርኀ ጂውሊዎ አንደሮቲ አእረፈ እምዝንቱ ዓለም በትእይንተ ሮም በ94 ዓመቱ ።,Seven-time Prime Minister of Italy Giulio Andreotti dies in Rome at the age of 94 years. +በበርካታ ቀናት ከባድ ዝናብ ምክንያት በተባባሰው የጎርፍ መጥለቅለቅ ሁለት መቶ ሺህ ሰዎች ከስሪላንካ ዋና ከተማ ኮሎምቦ ተሰደዋል።,በምክንያተ ክቡድ ዝናም ዘብዙኃን ዕለታት በዘተንሥአ ውኂዘ ማይ ዕሥራ እልፍ ሰብእ እምነ ኮሎምቦ ርእሰ ትእይንት ዘስሪላንካ ፈለሱ።,Two hundred thousand people flee the Sri Lankan capital Colombo as floods caused by several days of heavy rain worsen. +ፔሬግሪኔት የሶስት ፎቶግራፍ አንሺዎች ስራ ይዟል። እነሱም ደቡብ አፍሪካውያን ታቢሶ ሴክጋላ እና ሙሳ ንክሱማሎ እንዲሁም ኬንያዊ ሚሚ ቼሮኖ ን'ኦክ ናቸው።,ፔሬግሪኔት ግብራተ ሠለስቱ አንሣእያነ ምስል ግብረ አኀዘ።ወእሉኒ ደቡብ አፍሪካውያን ታቢሶ ሴክጋላ ወሙሳ ንክሱማሎ ከማሁኒ ኬንያዊ ሚሚ ቼሮኖ ንኦክ ውእቶሙ።,"Peregrinate features the work of three photographers: South Africans Thabiso Sekgala and Musa Nxumalo, and Kenyan Mimi Cherono Ng’ok." +"ከንቲባ ድሪባ ኩማ ዛሬ በሰጡት የመገናኛ ብዙሃን መግለጫ በአዲስ አበባ 55 ወረዳዎች 200,000 ዜጎች የፕሮግራሙ ተጠቃሚ ይሆናሉ ብለዋል።",መራሒት ድሪባ ኩማ በዘወሀብዎ መክሥተ ምርካበ ብዙኃን በውስተ ኀምሳ ወኀምስቱ አድያማት ዘአዲስ አበባ ዕሥራ እልፍ ሰብእ ተበቋዕያነ መርሐግብር ይከውኑ ይቤሉ።,"In his media briefing today, Mayor Diriba Kuma said 200,000 citizens in 55 woredas of Addis Ababa will benefit from the program." +የ አይኮግ ላብስ ስራ አስኪያጅ ጌትነት አሰፋ ከአማርኛ ፕሮግራሚግዋ ጀርባ ያለው የምህንድስና ተቋም ሶፊያን ማስተካከል እንደሚቻል እና አማራጭ ክፍሎችን እንደሚያገኙላት አስረድቷል።,መራሔ ግብር ዘአይኮግ ላብስ ጌትነት አሰፋ እም ድኅረ ፕሮግራሚንግ ዘልሳነ አምሓራ ዘሀሎ ክፍል ዘምሕንድስና አርትዖተ ሶፊያ በከመ ይትከሃል ወኅሩያነ ክፍላተ በከመ ይረክቡ ላቲ ተናገረ።,"Getnet Asefa, the manager of Icog Labs – the engineering firm behind her Amharic programming, explained that Sophia was fixable and they would find alternative parts for her." +የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ የአይ ኤስ ታጣቂዎች እና የሶሪያ መንግስት ሃይሎች በሶሪያ ውስጥ የጦር ወንጀል ፈፅመዋል ሲል ከሰሰ።,ዘኀብሩ መንግሥታት ጉባኤ ሰብአ ግዕዛን አይኤስ ወውስተመንግስተ ኃይለ ሶሪያ እንዘይብል ፈፀመ መንሱተ ቀትል ሰከየ።,The UN Human Rights Council issues a report accusing both IS militants and Syrian government forces of committing war crimes in Syria. +አምስት የማሌዥያ ሰዎች ግብረ ሰዶም ለመፈፀም በመሞከራቸው ለስድስት ወር እንዲታሰሩ እና ተጨማሪ ቅጥተ እንዲከፍሉ ተወሰነባቸው።,ኀምስቱ ሰበአ ማሌዥያ እስመ ተረክቡ በግብረ ሰዶም ለጊዜ ስድስቱ አውራኅ ከመ ይትሞቅሁ ወከመ ይፍድዩ ንዋየ ተበየነ ቦሙ።,"Five Malaysian men are sentenced to six months in jail, fined, and caned for ""attempting gay sex""." +በዋና ከተማይቱ ደማስቆ ያሉ ሶሪያውያን ለውጭ ጥቃት ለመዘጋጀት ይሽቀዳደማሉ፣ ብዙዎች ዕቃዎችን በማጠራቀም እና ሌሎችም ወታደራዊ ኢላማ ካላቸው ርቀው መጠለያ ለማግኘት ይሯሯጣሉ።,ሶሪያውያን እለውስተ ትእይንተ ደማስቆ ለተደልዎ ለቀትል ዘይመፅእ አፍኣ ይትባደሩ ብዙሃን በዘጊበ ንዋይ ወዘተርፉ ዘሀለዎሙ እምርየተ ሰገራት ርሁቃነ ይትራወጹ ለረኪበ ምፅላልደ,"Syrians in the capital Damascus race against time to prepare for a foreign strike, with many hoarding supplies and others scrambling to find accommodation further away from potential military targets." +ከ30 ሚሊዮን በላይ የፀረ-ወባ አጎበር ለእንደዚህ ዓይነቶቹ አካባቢዎች ካለፈው ዓመት ጀምሮ ተሰራጭቷል ብለዋል ።,እምላዕለ ሠላሳ ምእት እልፍ ምክላአ ደዌ ዘትንንያ ለዘከመዝ መካናት እምዘኃላፊ ዓመት ወጢኖ ተውህበ ይቤሉ።,"More than 30 million anti-mosquito nets are distributed to such areas since last year, she noted." +የኮሚክ መጽሐፍት ለዕይታ ተረት ተረት ታዋቂ የመገናኛ ብዙሃን እየሆኑ ሲሆን ብዙ ወጣት ዲጂታል አርቲስቶች ወደ መስክ እየገቡ ነው።,መጻሕፍተ ኮሚክ ለተርእዮ እሙራነ ምስትርካበ ብዙኃን እንዘ ይከውኑ ብዙኃን ወራዙት አርቲስተ ዲጂታል ኀበ ክፍሉ እንዘ የአትዉ ውእቱ።,Comic books are increasingly becoming a popular medium for visual storytelling and many young digital artists are venturing into the field. +ነገር ግን በስኒያችሁ ውስጥ ያለውን ጣፋጭ ሆኖ የተዝጋጀውን ሞቅ ያለ መጠጥ ስእል ለመሳል ሰለመጠቀም አስባቸሁ ታውቃላችሁ? እንግዲህ ተስፋለም አተነው አድርጎታል።,ባሕቱ በውስተ መስቴክሙ ለዘቦ ጥዑመ ከዊኖ ለዘተደለወ ምውቅ ስቴ ለሥዒል በይነ ተበቍዖ ሐልየክሙ ተአምሩኑ እምድኅረዝ ተስፋለም አንተነህ ገብሮሁ።,"But have you ever considered using the deliciously warm brew in your cup to create a painting? Well, Tesfalem Atenaw did." +ሊታረቁ የማይችሉ ልየነቶች አለን ስትል አንጀሊና ጆሊ ከብራድ ፒት ጋር ለመለያየት ፍቺ ጠይቃለች በዛውም የስድስቱንም ልጆች የማሳደግ መብትም እንዲሰጠኝ ስትል ጠይቃለች።,ተስነዉ ዘኢይክሉ ተሌያልዮታት ሀለዉነ እንዘ ተብል አንጄሊና ጆሊ እም ብራድ ፒት ተሌልዮተ ጠየቀት።ወዳግመ ጠየቀት እንዘ ትብል ይትወሀበኒ መብሕተ አልሕቆ ስድስቱ አዋልድ።,"Citing irreconcilable differences, Angelina Jolie files for divorce from Brad Pitt and seeks full custody of their six children." +የአካባቢ ደን እና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር እንደገለፀው በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ አማካሪዎችን እና አደረጃጀቶችን በአንድ ማህበር ውስጥ ለማምጣት እየሰራ ነው።,ሚንስትር ዘጥቃ ወዘተውላጠ ነገረ አየር በከመ ከሠትዎ በውስተ ሀገር ለዘያንሶስዉ ኅብረታት ወመካርያን ኀበዋሕድ ማኅበር ለአምጽኦ እንዘ ይገብር ውእቱ።,"The Ministry of Environment, Forest and Climate Change said that it has been working to bring the consultants and organization operating in the country in one association." +የግሪኩ ጠቅላይ ሚኒስቴር አሌክሲስ ሲፕራስ የሃገሪቱ የብድር መጠን ሁኔታ ላይ ሚደረጉ ምክክ��ች ያለፈበት ቢመስልም አዲስ የለውጥሃሳብ ይዘው መጡ።,መራሒ ዘግሪክ አሌክሲስ ሲፕራስ ላዕለ መጠነ ተለቅሖ ዘሀገር ዘይትገበሩ ጉባኤያት ዘኀለፈ ቦቱ እመኒ ይመስል ሐዳሰ ሐሳበ ውላጤ እኂዞሙ መጽኡ።,Prime Minister of Greece Alexis Tsipras makes a new offer for reforms which could signal a late deal in the country's debt talks. +"ማኅበሩ ከ50 ዓመታት በፊት ሦስት አባላት ያሉት ሲሆን አሁን 18,000 አባላት አሉት።",ማኅበሩ እምቅድመ ኀምሳ ዓመታት ሠለስቱ አባላት ዘሀለውዎ እንዘ ይከውን ናሁ እልፍ ወሰማንያ ምእት አባላት ሀለውዎ።,"Fifty years ago the association was established with three members and now has 18,000 members." +የዩናይትድ ስቴትስ የድንበር ጥበቃ የአደገኛ ዕፅ አዘዋዋሪዎች ይጠቀሙበት የነበረ በሜክሲኮ ቲዩዋና እና በኦታይ ሜሳ ካሊፎርንያ መካከል ያለ የተራቀቀ ዋሻ አግኝቷል።,አቃቤ ፅንፈ ዩናይትድ ስቴትስ ረከበ ሀቅለ በማዕከለ ቲዩዋና ሜክሲኮ ወበኦታይ ሜሳ ዘካሊፎርምያ እለ ይትበቁኡ ነጋድያነ ዕፅ ዘእከይ ።,"The United States Border Patrol finds a sophisticated tunnel between Tijuana in Mexico and Otay Mesa, California, used by drug smugglers." +የኬንያው ናሁ ኤልኤልሲ የኢትዮጵያን የመዝናኛ ቻናል ናሁ ቲቪን ከሀገር ውስጥ ኩባንያ ቱባ መልቲሚዲያ ጋር በመተባበር የሙከራ ስራ መጀመሩን አስታውቋል።,ኤልኤልሲ ናሁ ዘኬንያ አስተአመረ ግብረ ፈትኖ ወጢነ ዘኢትዮጵያ ተዋንዮ ወተዛይሮ እምውስተ ሀገር ምስለ ኩባ ቱባ ተዘተዘግቦ።,"KUTU was formed as a result of a meeting in Addis Ababa between French violinist Théo Ceddaldi and Ethiopian new age singers Hewan Gebrewold and Haleluya Tekletsadik with band members Valentin Ceccaldi on bass, Akemi Fujimori on keyboards and Cyril Atef o" +ፀጥ ያለ ግን ውቡ እንጦጦ የተፈጠሮ ፓርክ በአዲስ አበባ ሰሜናዊ ክፍል የሚገኙ የተራሮች ሰንሰለት አካል ነው ።,በዛኅን ዘሀሎ ባሕቱ ሠናይ መካነ ተፈጥሮ ዘእንጦጦ በዘአዲስ አበባ ሰሜናዊ ክፍል እምዘይትረከቡ አካለ ሰናስለ አድባር ውእቱ።,"The taciturn, yet breathtaking Entoto Natural Park is part of the chain of mountains on the northern part of Addis." +ዩቱ የተባለው የቻይናው ሰው አልባ የጨረቃ መንኩራኩር ለ31 ወራት ጨረቃ ላይ ምርምር ካደረገ በ|ላ ቆመ።,ዩቱ ዘተብህሎሁ ሰብእ ዘአልቦቱ መንኮራኩረ ወርኅ ዘቻይነ ለሠላሳ ወአሐዱ አውራኅ ላዕለ ወርኅ ሐተታ ድኅረ ገብረ ቆመ።,China's unmanned lunar rover Yutu shuts down after exploring the Moon for 31 months. +የመረጃ ልውውጥ ድህረ-ገፅ የሆነው ፓይሬት-ቤይ በ ታህሳስ 2014 ላይ በሰዊዲሽ ባለስልጣኖች እንዲዘጋ ከተደረገ በ|ላ ዳግም ወደ ስራ ተመለሰ።,መወልጠ ዜና ዘኮኖሁ ድኅረ ገጽ ፓይሬት-ቤይ በዘዕሥራ ምእት ወአርባዕቱ ወርኃ ታኅሣሥ በባዕልተ ሥልጣናት ዘሰዊዲሽ ከመ ይትዐጸው እምድኅረ ተገብረ ዳግመ ኀበ ግብር ተመይጠ።,File sharing site Pirate Bay returns online after having been shut down by Swedish authorities in December 2014. +የህንፃ እገዳ ባለፈው ወር መጨረስን አስመልክቶ የአይሁድ ሰፋሪዎች በዌስት ባንክ ከ 600 በላይ መኖሪያ ቤቶችን መገንባት ጀምረዋል።,ከሊአ ህንፃ በዘሀልቀ ወርህ በዘአመረ ፈፂመ ስዱዳነ አይሁድ ወጠኑ ሳርሮህንፃ በቤተንዋይ ዘዌስት ዘየብዩ አብያተ ህላዌ ።,Jewish settlers have started building more than 600 homes in the West Bank since a building freeze expired last month. +የፊላዴልፊያ የህጻናት ሆስፒታል የ 8 ዓመቷ ዛየን ሃርቪ በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ የሁለቱንም እጆች ንቅለ ተከላ የተደረገላት የመጀመሪያ ታዳጊ ህመምተኛ መሆኗን አስታውቋል።,ዘፊላዴልፊያ ቤተ ሐካም ዘሕጻናት ዘሳምናይ ዓመት ዛየን ሃርቪ በቀዳማየዝ ወርኅ ለክልዔ አእዳዊሃ ተኪሎተ ዘተገብረ ላቲ ዘቀዳሚት ሕምምተ ከዊኖታ አስተኣመረ።,The Children's Hospital of Philadelphia announces that 8-year old Zion Harvey became the first pediatric patient to receive a double hand transplant earlier this month. +በናሳ የጁኖ መንኩራኩር በተሰበሰበው መረጃ መሰረት፣��አይኤንኤፍ( INAF) ቡድን አባላት በጁፒተር ጨረቃ ደቡብ ዋልታ ላይ አዲስ የእሳተ ጎመራ እንደተገኘ አስረድተዋል።,በዘተጋብዖሁ ዘገባ ዘመንኮራኩረ ጁኖ ዘናሳ አባላተ ኅብረት ዘአይኤንኤፍ በላዕለ ወርኀ ጁፒተር ዘደቡብ ሐዳስ እሳተ ገሞራ ተረክቦቶ ከሠቱ።,"In data collected by NASA's Juno spacecraft, an INAF team discovers suggestions of a new volcano close to the south pole of Jupiter's moon Io." +እ.ኤ.አ. በሚያዝያ ወር 2015 ዓ.ም በኔፓል የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን አስመልክቶ ሀገሪቷ ከጉዳቱ እንድታገግም ለማገዝ ህንድ ተጨማሪ ቢሊዮን ዶላር ሰጠች።,በዘአውሮፓውያን ኍላቌ በወርኃ ሚያዝያ ዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወኀምስቱ በምክንያተ ርዕደተ ምድር ሀገሪቶሙ እም ድቀት ከመ ትትነሣእ ለረዲኦት ተደማሬ ንዋየ ሕንድ ወሀበት።,India offers Nepal an additional billion dollars to help it recover from the April 2015 Nepal earthquake. +ኩባንያው የተመሰረተው በ21 ሚሊዮን ብር ካፒታል ሲሆን ዋና መስርያ ቤቱ አዲስ አበባ ነው።,ማህበሩ ዘተመስረተ በ21 ምእት አእላፈት ብሩር እንዘይከውን አቢይ ቤተ ስራሁ ውእቱ ሐዲስ ፅጌ።,The company was established with a 21 million Br capital and is headquartered in Addis Ababa. +አሜሪካ ከ2016 የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ጋር በተገናኘ ጣልቃ ገብተዋል በሚል 35 የሩሲያ ዲፕሎማቶችን አባረረች።,አሜሪካ ምስለ ኅርየተ መራሒ ዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወስድስቱ በዘይትራከብ እንበለ ፈቃድ አተዉ በብሂል ሠላሳ ወኀምስተ ዲፕሎማተ ዘሩሲያ ሰደደት።,The United States expels 35 Russian diplomats over the alleged Russian interference during the U.S.'s 2016 presidential election. +በጃማ የውስጥ ህክምና የታተመ ምርምር ለእናት እና ለህፃን የጤና አደጋን ለመቀነስ እናቶች በወሊድ እና እንደገና በመፀነስ መካከል ቢያንስ አንድ ዓመት መጠበቅ እንዳለባቸው ይገልፃል።,በዘጃማ ሕክምና ውሳጤ ዘተኀትመ ሐተታ ለአትሕቶ ሕማም ዘሕጻናት ወእም በማዕከለ ወሊድ ወዳግማይ ጽንስ እም ዋሕድ ዓመት ዘኢይንእስ ጊዜ በከመ ያሥተኃሥሥ ይከሥት።,Research published in JAMA Internal Medicine describes that mothers should wait at least a year between giving birth and getting pregnant again to reduce health risks to mother and baby. +ሳይንስ በብዝሃ ህይወት ላይ የሚያወጣው መረጃ ላይ እንዳመላክተው ከዚህ በፊት ያልተለዩ እና በጥልቅ ባህር ውስጥ የሚገኙ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ባለ አንድ ህዋስ አካላት እንደለየ አስታወቀ።,ሳይንስ በእንተ ብዝኀ ሕይወት በዘያወጽኦሁ ዘገባ በከመ አርአዮሁ እምቅድመዝ ዘኢተሌለዩ ወበውስተ ዕሙቅ ባሕር ዘይትረከቡ በእልፍ ዘይትኌለቁ ባዕለ አሐዱ ሕዋስ አካላት በከመ ሌለየ አስተአመረ።,"Science publishes a series of papers on biodiversity in the deep sea, including tens of thousands of single-celled organisms most of which had not been previously identified." +14 ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ በሁሉም የኢትዮጵያ ማዕዘናት ይከበራል።,ዘዐሠርቱ ወራብዓይ ዕለተ ትእምርተ ሀገር እም ጽባሕ ወጢኖ በኵሉ ማዕዘንተ ኢትዮጵያ ይትከበር።,The 14th National Flag day is observed in all corners of Ethiopia starting early in the morning today. +የኪንታኪው የአሜሪካው ሴናተር ራንድ ፓወል በ2016 በሚደረገው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን እጩ ለመሆን እንደሚፈልግ አሳወቀ።,ሴናተረ አሜሪካ ዘኪንታኪ ራንድ ፖወል በዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወስድስቱ በዘይትገበሮሁ ኅርየት ኅፉረ ሪፐብሊካን ከዊኖተ ኀሢሦቶ አስተኣመረ።,Kentucky U.S. Senator Rand Paul announces that he will seek the Republican nomination for the U.S. presidency in 2016. +መስቀል አደባባይ በየዓመቱ በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ሆኖ የተመዘገበውን የመስቀል-ደመራ ሃይማኖታው በዓልን ያስተናግዳል።,ምኩራበ መስቀል በበዓመቱ ዘኢይትገሰሱ ንዋያተ ከዊኖ ዘተመዝገበ ደመራ መስቀል ያስተዳሉ በዓለ ሃይማኖት ።,Meskel Square annually hosts the Meskel-Demera Religious Festival which has already been inscribed by UNESCO as world’s intangible heritage. +ከአውሮፓ ፓርላማ ስብሰባ በሚገኝ ትብብር ከዩክሬን የመጡ የሕግ አውጭዎች ከአውሮፓ ህብረት ጋር ታሪካዊ ስምምነትን ያፀድቃሉ።,እምጉባኤ ፓርላማ ዘአውሮፓ በዠይትረከብ ረድኤት እለ ይመፅኡ እምነ ዩክሬን አእማርያነ ህግ ያፀድቁ ተስናእዎ ዘጥንት።,Lawmakers from Ukraine ratify a landmark agreement with the European Union in tandem with a meeting of the European Parliament. +ሰባት የህግ አስከባሪዎች እና ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ የታጠቁ ተቃዋሚዎች በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ሰኞ እለት በተከሰተ ተከታታይ ግጭት ተገድለዋል።,ሰብአቱ አቃብያነ ህግ ወዘኢተአምረ ኁልቆሙ ተቀትሉ በሰኑይ እለት በዘተከስተ ፀብአ።,Seven law enforcements officers and an unknown number of armed protesters were killed in the series of clashes that happened on Monday in West Arsi zone of the Oromia Regional State. +የታብቃ አየር ማረፊያ ላይ ጉዳት ከደረሰበት በኋላ በቁጥጥር ስር የዋሉት በርካታ የሶሪያ መንግስት ወታደሮች በአይኤስ ታጣቂዎች መገደላቸውን የሶሪያ የሰብዓዊ መብቶች ታዛቢ ዘገባ ያመለክታል።,ላዕለ ምዕራፈ መንኮራኩር ታብቃ እምድኅረ መንሱት በፅሐ ቦቱ ውስተ ቤተ ሞቅህ ዘወአሉ ብዙሃን ሰራዊተ ሶርያ መንግስት ዘሰብአ ድልወት ያኤምር።,"The Syrian Observatory for Human Rights reports that dozens of Syrian government forces, captured after the loss of the Tabqa air base, were executed by IS militants." +ይሁን እንጂ ሚኒስትር ዴኤታው በበልግ ወቅት ተመልሶ እንደሚመጣ ጠቁመዋል።,ይኩን ዳእሙ መኮንነ ትውክልተ ከመይመጽእ በዘመነ መጸው ተመይጦ አመሩ።,"However, the state minister pointed out that it will return back in Belg season." +የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በከፍተኛ ግብር ምክንያት የፈረንሣይ ዜግነቱን ለሰረዘው ለጄራርድ ዴፓርዴ የሩሲያ ዜግነት ሰጡ።,ንጉሠ ሩሲያ ብላድሚር ፑቲን ወሀበ ፈቃደ ህላዌ ጄራርድ ዴፓርዴ ዘከልአት ፈረንሳይ ።,"Vladimir Putin, the President of Russia, grants Russian citizenship to Gérard Depardieu who has renounced his French citizenship due to high taxes." +የቤልጂየም ጦር 16 የመርከብ አስተማሪዎችን በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ከቅዳሜ ጀምሮ እስከ አመቱ መጨረሻ ስልጠና እንዲሰጡ መደበ።,ቀትለ ቤልጅየም 16 ከመየሀቡ ጠየቀ መምህራነ ሐመር እምነቀዳሚት እስከ ፍፃሜ ዓመቱ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ።,"The Belgian Army assigns 16 sapping instructors to a train-the-trainer program in Katanga, DR Congo, from Saturday until year's end." +"እስካሁን 1,785,132 የናሙና ምርመራ ተካሂዶ 109,846 የኮቪድ-19 ታማሚዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን 231 ታማሚዎች በከባድ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ።",እስከ ይእዜ ምእት ሰብዓ ወሰመንቱ እልፍ ኀምሳ ወአሐዱ ምእት ሠላሳ ወክልዔቱ ሐተታ ዘምሳሌ ተገቢሮ ዐሠርቱ እልፍ ተስዓ ወሰመንቱ ምእት አርብዓ ወስድስቱ ሕሙማን ዘኮቪድ-፲፱ እም ደዌሁ ዘጥዕዩ እንዘ ይከውን ክልዔቱ ምእት ሠላሳ ወአሐዱ ሕሙማን በላዕለ ክቡድ ከዊኖት ይትረከቡ።,"To date some 1,785,132 sample tests have been conducted, 109,846 COVID-19 patients recovered and 231 patients are currently in severe condition." +በአዲስ አበባ ዛሬ የጀመረው ስብሰባ ለሁለት ቀናት ይቆያል።,ይእዜ ዘተወጥነ ጉባኤ ይፀንእ እስከነ ክልኤቱ እለት ።,"Ethiopia’s Water and Irrigation Minister Sileshi Bekele, Sudan’s Minister of Water resources and Irrigation Muataz Musa; and Egyptian Water resources and Irrigation Minister Mohamed Abdel Ati have been attending the meeting." +በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ በሳን ዲዬጎ ይፋ የተደረገ ጥናት እንደሚያሳየው ቫይታሚን ዲ በጡት ካንሰር ለሚሠቃዩ ሕሙማን የመዳን ዕድልን ይጨምራል።,በጉባኤ ትምህርት ዘካሊፎርኒያ እምከመያርኢ ሀተታ ዘገብረ በሳን ዲየጎ ቫይታሚን ዲ ድሂነ ህማም ዘጥብ ይዴምር ።,"A study released by the University of California, San Diego shows that vitamin D increases the chances of survival in patients suffering from breast cancer." +አሜሪካ በሰሜን አፍሪካ እና በመካከ��ኛው ምስራቅ የሚገኙ 22 ኤምባሲዎቿን አልቃይዳ ጥቃት ሊፈፅም ይችላል በሚል ዘጋች።,አሜሪካ አፀወት 22 ተወካልያኒሃ ዘይትረከቡ በሰሜን አፍሪካ ወበማእከለ ምሥራቅ በብሂል አልቃይዳ ትፌፅም አጥፍኦ።,The United States closes 22 embassies in the Middle East and North Africa due to intelligence of an Al-Qaeda attack. +ሞዛምቢክ ለባለፈው ሳምንት ረብሻዎች የዳረጋትን የዳቦ ዋጋ መናር ወደነበረበት እንደሚመለስ አስታወቀች።,አኦቀት ሞዛምቢክ በዘሀለፈ ሰሙነ ሁከት ወጺአ አስበ ናዕት ከመ ይትመየጥ።,Mozambique announces it will reverse a rise in the price of bread that led to riots last week. +አፕል ኢንክ እና ሳምሰንግ ኤሌክትሮኒክስ በሞባይል ኮምፒዩተር ቴክኖሎጂ ላይ አንዳቸው የሌላውን የባለቤትነት መብት መጣሳቸውን የደቡብ ኮሪያ ፍርድ ቤት አስታውቋል።,አፕል ኢንክ ወሳምሰንግ ኤሌክትሮኒክስ በላዕለ ምንባብ ኮምፒውተር ቴክኖሎጂ አሐዱ ዘካልኡ ከዊነ በዓለ ቤት ሰኢረ አስተአመረ ቤተ ፍትህ ዘደቡብ ኮሪያ ።,A South Korean court rules that Apple Inc. and Samsung Electronics infringed each other's patents on mobile computing technology. +ሶላር ኢምፐልስ የተሰኘው እና በፀሃይ ሃይል የሚሰራው አውሮፕላን በአለማችን ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን የአህጉር አቀፍ በረራ በመጨረስ በሞሮኮ አረፈ።,ዘተሰምዬ ሶላር ኢምፐልስ ወበኃይለ ፀሐይ ዘይገብር መንኮራኩር በቀዳሚ ጊዜ በዓለምነ ዘተገብረ ዘሃገራተ ዓለም በፈፂመ አሪግ ወረደ በሞሮኮ።,"The Solar Impulse, a solar plane, lands in Morocco, completing the world's first intercontinental flight powered by the Sun." +በግሪክ የሚገኙ የሰረታኛ ማህበሮች በመንግስት እየተካሄዱ ያሉ በ ህዝብ ጤና፣ ትምህርት እና ትራንስፖርት ዘርፎች ላይ የሚደረጉ ቁጥጥሮችን በመቃወም ተቃውሞ ማድረግ ጀመሩ።,በግሪክ ዘይትረከቡ ማህበራተ ገባርያን በመንግስት እለይትገበሩ ላዕለ ጤና ህዝብ ወትህምርት ወሐዊረ ፍኖት ዘይትገበሩ እድመታት በተቃውሞ ወጠኑ ተቃውሞ ።,"Greek labor unions begin a general strike to protest ongoing government austerity measures shuting down public medical, educational, and transportational services." +የቱርክ አየር መንገድ ወደ ክልላዊ የምስራቅ አፍሪካ ብቻ ሲያደርግ ከነበረው በረራዎች ከሃያ ዓመታት በኋላ ለሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ የመጀመሪያውን መደበኛ የበረራ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።,ፍኖተ አየር ዘቱርክ ኀበ ክፍለ አፍሪካ ዘምስራቅ እምዘይገብሮሙ ሱራሬያት እምድኅረ 20 ዓመታት በትእይንተ ሶማሌ አቢይ ወጠነ ውሂበ ሱራሬ ቀዋሚ ዘስራህ።,"Turkish Airlines begins a service to Somalia, the first regular service to the capital Mogadishu except regional East African flights to operate in twenty years." +ጋዝፕሮም፣ የመንግሥት ንብረት የሆነው የጋዝ ኩባንያ በሩብል ዋጋ መቀነስ ፣ የነዳጅ ዋጋዎች መውደቅ እና በዩክሬን ቀውስ ምክንያት የተጣራ ገቢ 86 በመቶውን አጣ።,ጋዝፕሮም ንዋየ መንግሥት ለዘኮነ ኩባንያ ዘነድ በምክንያተ ወሪዶተ ዕሴት ዘሩብል ወበምክንያተ ኲናት ዘዩክሬን እምዘይረክቦሁ ሰማንያ እም ምእት ኀጥአ።,"State-owned gas company, Gazprom, loses 86 percent in net income due to ruble devaluation, plunge on oil prices, and Ukraine crisis." +"ከ10,000 ሰዎች በላይ ላይ በተደረገ ጥናት በቀዶጥገና ፅንስን መውለድ እና በልጅነት ከልክ በላይ ክብደት መጨመር ግንኙነት እንዳላቸው አመላከተ።",እምላዕለ 10000 ሰብእ በዘተገብረ ሀተታ በወሊደ ስትረተ ልብ ወወሊደወልድ ዘእንበለ እድሜሁ ከመዘይትራከቡ።,"A study of more than 10,000 people finds a correlation between cesarean section birth and childhood obesity." +ጋዳፊ በጅምላ አስገድዶ መድፈር እንዲፈጽሙ ለማበረታታት ቪያግራን ለሠራዊቱ አቅርቧል የሚል ክስ በተባበሩት መንግስታት የአሜሪካ አምባሳደር ሱዛን ራይስ ቀርቧል።,ጋዳፊ አውስቦ ነውር ከመይፈፅሙ ሰገራቲሁ ከመይርድኦሙ ቪያግራ አቅረበ ድሙረ ህዝበ ሊቢያ ዘይብል ስክየት ቀርበ በዘኀብሩ መንግሥታት።,"Gaddafi has supplied Viagra to his forces to encourage them to commit mass rape, Susan Rice, United States Ambassador to the United Nations, has alleged." +በኒው ኢንግላንድ ጆርናል ኦፍ ሜዲስን የታተመ ጥናት መርስን ከበርካታ የተበከሉ ግመሎች ጋር ያገናኛል።,"በሐዲስ ኢንግላንድ ጆርናል ኦፍ መድኃኒተ ሀተታ መርሰን ምስለ ብዙሃን ዘጎስቆሉ አግማል ያረክብ +ዘተኀትመ ።",A study published in The New England Journal of Medicine links MERS to several infected camels. +በቻይና ቤጂንግ አፕል ሱቅ የአፕል አይፓድ 2 ሽያጭ መጀመርን ተከትሎ ለረብሻ የተጠጋ ሁኔታ ተፈጠረ።,በቤጂንግ አፕል ዘቻይና ቤተ ምንባብ ወጢነሰይጦ አፕል ዘአይፓድ 2 ተፈጥረ ለሁከት ዘተጸወነ።,There is a near riot in the Beijing Apple Store as the Apple iPad 2 goes on sale in the People's Republic of China. +የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያና በአጎራባች ሀገር ኤርትራ መካከል ሰላም ለመፍጠር ባደረጉት ጥረት የ 2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸነፉ።,መራሔ ኢትዮጵያ ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ ወበሀገረ ጎር ኤርትራ በዘገብርዎ ፈጢሮተ ሰላም ዘዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወተስዓቱ ሥርጋዌ ኖቤል ዘሰላም ሞዑ።,Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed wins the 2019 Nobel Peace Prize for his efforts to make peace between Ethiopia and neighbouring Eritrea. +መቀሌ ህዳር 19/2011 ከመቀሌ ተጀምሮ እስከ አስመራና ምፅዋ በኤርትራ የሚደርስ የብስክሌት ውድድር ነገ እንደሚጀመር የትግራይ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።,በውስተ መቀሌ አመ ዐሥሩ ወተሥዑ ለኅዳር ዕሥራ ምእት ዐሠርቱ ወአሐዱ ዓመተ ምሕረት እም መቀሌ ተወጢኖ እስከ አስመራ ወምጽዋ ዘይበጽሕ በኤርትራ ተዓርዮተ ሠረገላ ዘክልዔ እግር ጌሠም በከመ ይትዌጠን ዘብሔረ ትግራይ ማዕከል ዘወራዙት ወነገረ ስፓርት አስተኣመረ።,"Mekelle November 29/2018 A cycling tournament that starts from Mekelle and extends to Asmara and Mitswa in Eritrea will begin tomorrow, according to Tigray Region Youth and Sports Affairs Bureau." +የመጀመሪያው የሰሜን አሜሪካ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሚኒሶታ ዩኤስኤ ሃምሌ 4 ቀን 2020 ሊደረግ ነው።,ዘቀዳሚ በዘአሜሪክ ሰሜን ተእህዘ ከመይትገበር በኢትዮጵያ አቢይ ሩፀትወበሚኒሶታ ዩስኤ አመ ረቡእ ለሀምሌ 2020።,"The first Great Ethiopian Run in North America is scheduled to take place in Minnesota, USA, on the 4th of July 2020." +የሙዚቃ ሙያውን በአዲስ አበባ የጀመረው በ1940ዎቹ ነበር እና የኢትዮጵያ ታዋቂ የፖሊስ ኦርኬስትራ አባል ነበር።,በውስተ አዲስ አበባ ግብረ ዘፈን ዘወጠኖሁ በዘዐሠርቱ ወተስዓቱ ምእት ቦ።ወእሙር ዘኢትዮጵያ አባለ ኦርኬስትራ ዘገርዳሊ ቦ።,He began his musical career in Addis Ababa in the 1940s and was a member of Ethiopia’s famous Police Orchestra. +በክሪኬት ውድድር፤ በሜልቦርኑ የክሪኬት ሜዳ በቦክሲንግ ዴይ ፈተና አውስትራሊያ ከህንድ ጋር የሚያደርጉት ውድድር ይጠበቃል።,በተዓርዮተ ክሪኬት: በዘሜልቦርን መርሕብ ዘክሪኬት በዕለተ ፈተና ዘተዛብጦተ እድ አውስትራሊያ ዘምስለ ሕንድ ዘይገብርዎ ተዓርዮ ይትዐቀብ።,"In cricket, the Boxing Day Test commences at the Melbourne Cricket Ground, with Australia playing against India." +ለስድስት ቀናት በተካሄደው ስብሰባም ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤልን የግንባሩ ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል።,ለስድስቱ ቀናት በዘተገብረ ጉባኤ ካልአ መራሄ ዘቀትሉ ገቢሮ ኀረየ ዶክተር ደብረ ፅዮን ገብረ ሚካኤል።,"According to Ambassador Asminew, Ethiopian forces are also given additional responsibility to train Somali forces to establish a strong national army that can conduct operations independently." +የኢ.ፒ.አይ. ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ ፅጌረዳ ክፍሌ በጻፉት ደብዳቤ መሰረት የኤችአይቪ ኪትስ የመጀመሪያ ምላሽ ኤችአይቪ 1-2.0፣ ዩኒ-ጎልድ ኤችአይቪ፣ ቪኪኤ ኤችአይቪ-1/2፣ ቤጂንግ ዋንታ ኤችአይቪ-1/2 በግምገማ ላይ ናቸው ተብሏል።,ካልዒት መራሒት ዘኢ.ፒ.አይ ጽጌረዳ ክፍሌ በመሠረተ ጦማር ዘጸሐፍዎ በዘቀዳማይ ሚጠተ ኪትስ ዘኤችአይቪ ኤችአይቪ ፩-፪ ኤችአይቪ ዘዩኒጎልድ ኤችአይቪ ዘቪኪኤ -፩/፪ ኤችአይቪ-፩/፪ ዘቤጂንግ ዋንታ በላዕለ ሐተታ ነዮሙ ተብህለ።,"According to a letter issued by Tsigereda Kifle, deputy director of EPHI, HIV Kits including First Response HIV 1-2.0, Uni-Gold HIV, VIKIA HIV-1/2, Beijing Wanta HIV-1/2 are said to be under evaluation." +የሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) 41ኛው የምስረታ በዓል በመቀሌ ከተማ፤ ሰማዕታትን በማሰብ፣ በፓናል ውይይት እና በሌሎች መርሃ ግብሮች ተከበረ።,በዓለ ምስረታ ዘ 41ዱ እንተህዋሓት ተከብረ በሀልዮ ሰማዕታት በትእይንተ መቀሌ በተዋንዮ ወበተናብቦ።,The party has urged the young generation to understand the reasons behind the party’s armed struggle and ensure the already started journey of the country towards renaissance. +ኢትዮጵያ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ የዲፕሎማቲክ እና የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ የጋራ ቪዛ የመሰረዝ ስምምነት ዛሬ ተፈራረሙ።,"ኢኳቶሪያል ወኢትዮጵያ ተሰነአው ዘተራክቦ ወለፍኖተ ፓስፖርት ለዘነስኡ ዘሁባሬ ደምስሶ +ቪዛ።",Ethiopia and Equatorial Guinea today signed a reciprocal visa waiver agreement for holders of diplomatic and service passports. +ኤፍሬም ሚርቪስ እ.ኤ.አ. በ 2013 ከአገልግሎት የሚነሱትን ዶ / ር ዮናታን ሳክስስን በመተካት ቀጣዩ የእንግሊዝ ዋና ረቢ (መምህር) መሆናቸው ታወጀ።,ኤፍሬም ሚርቪስ ከመኁልቆ ኢሮፕ በ2013 ዶ/ር ዮናታን ዘይትነሳእ እምግብሩ በዘይመጽእ መምህረ እንግሊዝ እመከመ ይከውን ተነግረ።,"Ephraim Mirvis is announced as the next Chief Rabbi of the United Kingdom, replacing Dr. Jonathan Sacks who will step down from the role in 2013." +በቴኒስ ሩሲያ እና ጣሊያን በቅደም ተከተል ስሎቫኪያ እና ቼክ ሪፐብሊክን በማሸነፍ ወደ 2013 የ ፌድ ካፕ ወርልድ ግሩፕ ፍፃሜ አልፈዋል።,ሩሲያ ወጣሊያን በቴኒስ ቀዲመ ወተሊወ ስሎባኪያ ወቼክ ሪፐብሊክ በመዊእ ሀለፉ ኀበ 2013 ዓለመ ፌድ ካፕ ህብረት ፍፃሜ ።,"In tennis, Russia and Italy advance to the final of the 2013 Fed Cup World Group defeating Slovakia and Czech Republic respectively." +አክለውም ለሙዚቃ በተለይም የጃዝ የሙዚቃ ስልትን በመፍጠር ያበረከተው አስተዋፅዖ በዓለም አቀፍ ደረጃ ክብርን አስገኝቶለታል ብለዋል።,በተወሳኪ ለዘፈን/ዜማ ወበተቀዳሚ ለተፈጥሮ ዘፈነ/ዜማ ጃዝ ዘወሀቦ ምጥወት አስረከበ ሎቱ ክብረ እም ኵሎ ዓለም።,"“His innovative contribution to music, particularly jazz, has earned him a global prestige,” he added." +የቱሪዝም ሚኒስቴር እንደገለጸው መስከረም 22 ቀን የሚጀምረው የበዓል ዝግጅት ኢትዮጵያ በባህል፣ በታሪካዊ እና ተፈጥሯዊ ያሏትን እምቅ ሀብት መስህቦችን መጎብኘትን ጨምሮ የተለያዩ ፕሮግራሞችን ያካተተ ነው።,በከመ አአመረ/ከሠተ መራሔ ግብር/ሚኒስቴር ዘቱሪዝም በእለተ መስከረም እስራ ወክልኤቱ ዘይትዌጠን ድልወተ በዓል ውእቱ ድልወት ዘነሥአ ርእዮተ ባህላዊ፣ ታሪካዊ ወተፈጥሮአዊ ሃብታተ ኢትዮጵያ ወብዙኃ መርሐ ግብራት።,"According to Tourism Ministry, the celebration begins on September 22 to entertain assorted events including visiting Ethiopia’s rich cultural, historical, and natural attractions." +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፈቃድ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ሐዋ​ርያ ከሆነ ከጳ​ው​ሎስ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ላመኑ በኤ​ፌ​ሶን ላሉ ቅዱ​ሳን፥,እምጳውሎስ ሐዋርያሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በፈቃደ እግዚአብሔር ለቅዱሳን እለ በኤፌሶን ወምእመናን በኢየሱስ ክርስቶስ።,"From Paul, an apostle of Christ Jesus by God’s will.To the holy and faithful people in Christ Jesus in Ephesus." +ከአ​ባ​ታ​ችን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ሰላ​ምና ጸጋ ለእ​ና​ንተ ይሁን።በረ​ከ​ትና ምስ​ጋና,ሰላም ለክሙ ወጸጋ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።በእንተ ስብሐት ወ��ረከት,Grace and peace to you from God our Father and our Lord Jesus Christ.The believers’ blessings +በክ​ር​ስ​ቶስ ኢየ​ሱስ በሰ​ማ​ያዊ ስፍራ በመ​ን​ፈ​ሳዊ በረ​ከት ሁሉ የባ​ረ​ከን የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ አባት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ስ​ገን።,ይትባረክ እግዚአብሔር አቡሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘባረከነ በኵሉ በረከተ መንፈስ ቅዱስ ዘበሰማያት በክርስቶስ ኢየሱስ።,Bless the God and Father of our Lord Jesus Christ! He has blessed us in Christ with every spiritual blessing that comes from heaven. +ዓለም ሳይ​ፈ​ጠር በፊቱ ቅዱ​ሳን፥ ንጹ​ሓ​ንና ያለ ነውር በፍ​ቅር ያደ​ር​ገን ዘንድ ለእ​ርሱ መረ​ጠን።,በከመ ኀረየነ ሎቱ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም ከመ ይረስየነ ቅዱሳነ ወንጹሓነ በቅድሜሁ ዘእንበለ ነውር በተፋቅሮ።,God chose us in Christ to be holy and blameless in God’s presence before the creation of the world. +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም እንደ ውድ ፈቃዱ ለእ​ርሱ ልጆች ልን​ሆን አስ​ቀ​ድሞ ወሰ​ነን።,ወሠርዐነ ትርሲተ ወልዱ በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ በከመ ሥምረተ ፈቃዱ።,God destined us to be his adopted children through Jesus Christ because of his love. This was according to his goodwill and plan +በሚ​ወ​ደው ልጁ የሰ​ጠን የጸ​ጋው ክብር ይመ​ሰ​ገን ዘንድ።,ለክብር ወለስብሐት በጸጋሁ ዘጸገወነ በወልዱ ፍቁሩ።,and to honor his glorious grace that he has given to us freely through the Son whom he loves. +በእ​ር​ሱም እንደ ቸር​ነቱ ብዛት በደሙ ድኅ​ነ​ትን አገ​ኘን፤ ኀጢ​አ​ታ​ች​ንም ተሰ​ረ​የ​ልን።,ዘበእንቲኣሁ ረከብነ መድኀኒተ ወተኀድገ ለነ ኀጢአትነ በደሙ በከመ ብዕለ ጸጋሁ።,"We have been ransomed through his Son’s blood, and we have forgiveness for our failures based on his overflowing grace," +ይኸ​ውም በፍ​ጹም ጥበ​ብና ምክር ለእኛ አብ​ዝቶ ያደ​ረ​ገው ነው።,ዘአፈድፈደ ላዕሌነ በኵሉ ጥበብ ወምክር።,which he poured over us with wisdom and understanding. +እንደ ወደ​ደም በእ​ርሱ የወ​ሰ​ነ​ውን፥ የፈ​ቃ​ዱን ምሥ​ጢር ገለ​ጠ​ልን።,ወአርአየነ ምክረ ፈቃዱ በከመ ሥምረቱ ወሠርዐነ በእንቲኣሁ።,"God revealed his hidden design to us, which is according to his goodwill and the plan that he intended to accomplish through his Son." +የሚ​ደ​ር​ስ​በ​ት​ንም ጊዜ​ውን ወሰነ፤ በሰ​ማ​ይና በም​ድር ያለ​ውም ሁሉ ይታ​ደስ ዘንድ ክር​ስ​ቶ​ስን በሁሉ ላይ አላ​ቀው።,ወዐቀመ በዘይበጽሕ ዕድሜሁ ከመ ይትሐደስ ኵሉ ዘበሰማይ ወዘበምድር።,"This is what God planned for the climax of all times: to bring all things together in Christ, the things in heaven along with the things on earth." +እንደ ፈቃዱ ምክር ሁሉን የሚ​ሠራ እንደ እርሱ አሳብ አስ​ቀ​ድ​መን የተ​ወ​ሰን በእ​ርሱ ርስ​ትን ተቀ​በ​ልን።,ወከፈለነ በዘሠርዐነ እግዚአብሔር ወረድአነ በከመ ምክረ ፈቃዱ።,"We have also received an inheritance in Christ. We were destined by the plan of God, who accomplishes everything according to his design." +ይኸ​ውም አስ​ቀ​ድ​መን በክ​ር​ስ​ቶስ ኢየ​ሱስ ተስፋ ያደ​ረ​ግን እኛ ለክ​ብሩ ምስ​ጋና እን​ሆን ዘንድ ነው።,ከመ የሀበነ ምክረ ወስብሐተ ለእለ ተወከልነ በክርስቶስ ኢየሱስ።,We are called to be an honor to God’s glory because we were the first to hope in Christ. +እና​ን​ተም ልት​ድ​ኑ​በት የተ​ማ​ራ​ች​ሁ​ትን የእ​ው​ነት ቃል ሰም​ታ​ች​ሁና አም​ና​ችሁ፤ ተስፋ ባደ​ረ​ገ​ላ​ችሁ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ታተ​ማ​ችሁ።,ወአንትሙሂ ሰማዕክሙ ቃለ ጽድቅ ትምህርተ ሕይወትክሙ ወአመንክሙ ወዐተቡክሙ በመንፈስ ቅዱስ ዘአሰፈወ።,"You too heard the word of truth in Christ, which is the good news of your salvation. You were sealed with the promised Holy Spirit because you believed in Christ." +ይኸ​ውም ለጌ​ት​ነቱ ክብር የር​ስ​ታ​ችን መያዣ፥ የሕ​ይ​ወ​ታ​ች​ንም ቤዛ​ነት ነው።ምእ​መ​ና​ንን ስለ ማሰብ,ዘውእቱ ዐረቦነ ��ስትነ ወመድኀኒተ ሕይወትነ በክብረ ስብሐቲሁ።በእንተ ተዘክሮተ ምእመናን,"The Holy Spirit is the down payment on our inheritance, which is applied toward our redemption as God’s own people, resulting in the honor of God’s glory.Paul’s prayer for the Ephesians" +ስለ​ዚ​ህም እኔ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ማመ​ና​ች​ሁን፥ ቅዱ​ሳ​ን​ንም ሁሉ መው​ደ​ዳ​ች​ሁን ሰምቼ፥,ወበእንተዝ አነሂ ሰሚዕየ ሃይማኖተክሙ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወዘከመ ታፈቅርዎሙ ለኵሎሙ ቅዱሳን።,"Since I heard about your faith in the Lord Jesus and your love for all God’s people, this is the reason that" +ስለ እና​ንተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ማመ​ስ​ገ​ን​ንና በጸ​ሎ​ቴም እና​ን​ተን ማሰ​ብን አላ​ቋ​ረ​ጥ​ሁም።,ኢያንተጉ አእኵቶ በእንቲኣክሙ ወተዘክሮተክሙ በጸሎትየ።,I don’t stop giving thanks to God for you when I remember you in my prayers. +ይኸ​ውም የክ​ብር ባለ​ቤት የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ አባቱ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የጥ​በ​ብን መን​ፈስ ይሰ​ጣ​ችሁ ዘንድ፥ ዕው​ቀ​ቱ​ንም ይገ​ል​ጽ​ላ​ችሁ ዘንድ፥,ከመ እግዚአብሔር አምላኩ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ አበ ስብሐት የሀብክሙ መንፈሰ ጥበብ ወይክሥት ለክሙ ታእምሩ።,"I pray that the God of our Lord Jesus Christ, the Father of glory, will give you a spirit of wisdom and revelation that makes God known to you." +ዐይነ ልቡ​ና​ች​ሁ​ንም ያበ​ራ​ላ​ችሁ ዘንድ፥ የተ​ጠ​ራ​ች​ሁ​በት ተስ​ፋም ምን እንደ ሆነ፥ በቅ​ዱ​ሳ​ንም የር​ስቱ ክብር ባለ​ጸ​ግ​ነት ምን እንደ ሆነ ታውቁ ዘንድ፥,ወያብርህ አዕይንተ አልባቢክሙ ወታእምሩ ምንት ውእቱ ተስፋሁ ለጽዋዔክሙ ወምንት ውእቱ ብዕለ ስብሐተ ርስቶሙ ለቅዱሳን።,"I pray that the eyes of your heart will have enough light to see what is the hope of God’s call, what is the richness of God’s glorious inheritance among believers," +በክ​ር​ስ​ቶስ እንደ አደ​ረ​ገው እንደ ከሃ​ሊ​ነቱ ታላ​ቅ​ነት በም​ና​ምን በእኛ ላይ የሚ​ያ​ደ​ር​ገው የከ​ሃ​ሊ​ነቱ ጽናት ብዛት ምን እንደ ሆነ ታውቁ ዘንድ ነው።,ወምንት ውእቱ ፍድፋዴ ጽንዐ ኀይሉ ዘላዕሌነ ለእለ ነአምን በከመ ዕበየ ኀይሉ ዘገብረ በክርስቶስ።,and what is the overwhelming greatness of God’s power that is working among us believers. This power is conferred by the energy of God’s powerful strength. +ከሙ​ታን ለይቶ ባስ​ነ​ሣው፥ በሰ​ማ​ይም በቀኙ ባስ​ቀ​መ​ጠው፥,ዘአንሥኦ እሙታን ወአንበሮ በየማኑ ውስተ ሰማያት።,"God’s power was at work in Christ when God raised him from the dead and sat him at God’s right side in the heavens," +ከመ​ላ​እ​ክት ሁሉ በላይ ከመ​ኳ​ን​ን​ትና ከኀ​ይ​ላት፥ ከአ​ጋ​እ​ዝ​ትና ከሚ​ጠ​ራ​ውም ስም ሁሉ በላይ፥ በዚህ ዓለም ብቻ አይ​ደ​ለም፤ በሚ​መ​ጣ​ውም ዓለም እንጂ።,መልዕልተ ኵሉ መላእክት ወመኳንንት ወኀይላት ወአጋእዝት ወኵሉ ስም ዘይሰመይ ወአኮ በዝ ዓለም ባሕቲቱ አላ በዘይመጽእኒ ዓለም።,"far above every ruler and authority and power and angelic power, any power that might be named not only now but in the future." +ሁሉ​ንም ከእ​ግሩ በታች አድ​ርጎ አስ​ገ​ዛ​ለት፤ ከሁሉ በላይ የሆነ እር​ሱን ለቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ራስ አደ​ረ​ገው።,ወኵሎ አግረረ ሎቱ ታሕተ እገሪሁ ወኪያሁ ዘውእቱ መልዕልተ ኵሉ ረሰዮ ርእሰ ለቤተ ክርስቲያን,"God put everything under Christ’s feet and made him head of everything in the church," +ይህ​ች​ውም አካሉ ናት፤ የሁ​ሉም ፍጻ​ሜው እርሱ ነው፤ ሁሉ​ንም በሁሉ ይፈ​ጽ​ማል።,እንተ ይእቲ ሥጋሁ ወውእቱ ፍጻሜሁ ለኵሉ ወይፌጽም ኵሎ በኵሉ።,"which is his body. His body, the church, is the fullness of Christ, who fills everything in every way." +እና​ን​ተም በኀ​ጢ​አ​ታ​ችሁ ምው​ታን ሆና​ችሁ ነበር።,ወአንትሙሂ እንዘ ምዉታን አንትሙ በኀጢአትክሙ።,At one time you were like a dead person because of the things you did wrong and your offenses against God. +ይኸ​ውም ቀድሞ በዚህ ዓለም ሥር​ዐት፥ አሁን በከ​ሓ​ድ​ያን ልጆች የሚ​በ​ረ​ታ​ታ​ባ​ቸ​ውና፥ በነ​ፋስ አም​ሳል የሚ​ገ​ዛ​ቸው አለቃ እንደ ነበ​ረው ፈቃድ ጸን​ታ​ችሁ የነ​በ​ራ​ች​ሁ​በት ነው።,በዘቦቱ ሖርክሙ ትካት በንብረተ ሥርዐተ ዝ ዓለም ከመ ሥምረተ መልአክ መኰንነ ርእየተ ነፋስ ዘይኄይሎሙ ይእዜ ለደቂቀ ከሓድያን።,You used to live like people of this world. You followed the rule of a destructive spiritual power. This is the spirit of disobedience to God’s will that is now at work in persons whose lives are characterized by disobedience. +እኛ ሁላ​ችን ቀድሞ እንደ ሥጋ​ችን ምኞት ኖርን፤ የሥ​ጋ​ች​ን​ንም ፈቃ​ድና ያሰ​ብ​ነ​ውን አደ​ረ​ግን፤ እንደ ሌሎች ኃጥ​አ​ንም ሁሉ የጥ​ፋት ልጆች ሆንን።,ወንሕነሂ ነበርነ ኵልነ ትካት በፍትወተ ሥጋነ ወገበርነ ፈቃደ ሥጋነ ወዘኀለይነ ወኮነ ውሉደ መንሱት ከመ ኵሉ ኃጥኣን።,At one time you were like those persons. All of you used to do whatever felt good and whatever you thought you wanted so that you were children headed for punishment just like everyone else. +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን በም​ሕ​ረቱ ባለ​ጸ​ግ​ነ​ትና በወ​ደ​ደን በፍ​ቅሩ ብዛት፥,ወእግዚአብሔርሰ በብዕለ ስብሐቲሁ ወበብዝኀ ፍቅሩ ዘአፍቀረነ።,- +በኃ​ጢ​አ​ታ​ችን የሞ​ትን ሳለን በክ​ር​ስ​ቶስ ሕይ​ወ​ትን ሰጠን፤ በጸ​ጋ​ውም ዳንን።,እንዘ ሙታን ንሕነ በኀጢአትነ አሕየወነ በክርስቶስ ወድኅነ በጸጋሁ።,"However, God is rich in mercy. He brought us to life with Christ while we were dead as a result of those things that we did wrong. He did this because of the great love that he has for us. You are saved by God’s grace!" +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም አስ​ነ​ሥቶ በሰ​ማ​ያት ከእ​ርሱ ጋር አኖ​ረን።,ወአንሥአነ ወአንበረነ ምስሌሁ በሰማያት በኢየሱስ ክርስቶስ።,And God raised us up and seated us in the heavens with Christ Jesus. +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ይቅር ስላ​ለን የጸ​ጋ​ውን ባለ​ጠ​ግ​ነት ብዛት በሚ​መ​ጣው ዓለም ይገ​ልጥ ዘንድ፥,ከመ ያርኢ በዓለም ዘይመጽእ ብዝኀ ጸጋሁ ወምሕረቱ ዘአፈድፈደ በኢየሱስ ክርስቶስ።,God did this to show future generations the greatness of his grace by the goodness that God has shown us in Christ Jesus. +አም​ነን በጸ​ጋው ድነ​ና​ልና፤ ይህም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ ነው እንጂ የእ​ና​ንተ ሥራ አይ​ደ​ለም።,እስመ በጸጋሁ ድኅነ ወበአሚን ወዳእሙ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ውእቱ ወኢኮነ ዚኣክሙ።,You are saved by God’s grace because of your faith. This salvation is God’s gift. It’s not something you possessed. +የሚ​መ​ካም እን​ዳ​ይ​ኖር በም​ግ​ባ​ራ​ችን አይ​ደ​ለም።,ወአኮ በምግባሪነ ከመ አልቦ ዘይትሜካሕ።,It’s not something you did that you can be proud of. +እን​መ​ላ​ለ​ስ​በት ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አስ​ቀ​ድሞ ላዘ​ጋ​ጀው በጎ ሥራ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የፈ​ጠ​ረን ፍጥ​ረቱ ነንና።,እስመ ተግባሩ ንሕነ ዘፈጠረነ በኢየሱስ ክርስቶስ ለምግባረ ሠናይ ዘአቅደመ ሠሪዐ እግዚአብሔር በዘቦቱ ነሐውር።አዘክሮተ ሕይወት ቀዳሚ,"Instead, we are God’s accomplishment, created in Christ Jesus to do good things. God planned for these good things to be the way that we live our lives.The reconciliation of God’s people" +እና​ንተ አሕ​ዛብ አስቡ፤ ቀድሞ በሥጋ ሥር​ዐት ነበ​ራ​ችሁ፤ ያል​ተ​ገ​ዘ​ሩም ይሉ​አ​ችሁ ነበር፤ እን​ዲህ የሚ​ሉ​አ​ች​ሁም የተ​ገ​ዘሩ ሰዎች ናቸው፤ ግዝ​ረት ግን በሥጋ ላይ የሚ​ደ​ረግ የሰው እጅ ሥራ ነው።,ወተዘከሩ አንትሙ አሕዛብ ትካት በሕግ ዘሥጋ ሀሎክሙ ወይብሉክሙ ሰብአ ቍልፈት ከመዝ ይብሉክሙ ሰብአ ግዝረት ወግዝረትሰ ግብረ እደ ሰብእ ዘይትገበር ውስተ ሥጋ።,"So remember that once you were Gentiles by physical descent, who were called “uncircumcised” by Jews who are physically circumcised." +ያን​ጊዜ ክር​ስ​ቶ​ስን አታ​ው​ቁ​ትም ነበር፤ ከእ​ስ​ራ​ኤል ሕግ የተ​ለ​ያ​ችሁ ነበ​ራ​ችሁ፤ ከተ​ስ​ፋው ሥር​ዐ​ትም እን​ግ​ዶች ነበ​ራ​ችሁ፤ ተስ​ፋም አል​ነ​በ​ራ​ች​ሁም፤ በዚ​ህም ዓለም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አታ​ው​ቁ​ትም ነበር።,ወኢተአምርዎ ለክርስቶስ ውእተ አሚረ ወነኪራን አንትሙ እምሕገ እስራኤል ወነግዳን እምሥርዐተ ተስፋ ወአልብክሙ ተስፋ ወኢተአምርዎ ለእግዚአብሔር በውስተ ዓለም።ዘከመ ነሠተ ዐረፍተ ማእከል ዘጽልእ,"At that time you were without Christ. You were aliens rather than citizens of Israel, and strangers to the covenants of God’s promise. In this world you had no hope and no God." +አሁን ግን ቀድሞ ርቃ​ችሁ የነ​በ​ራ​ችሁ እና​ንተ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ሆና​ችሁ በክ​ር​ስ​ቶስ ደም ቀረ​ባ​ችሁ።,ወይእዜሰ ባሕቱ አንትሙ እለ ትካት ርኁቃን ቀረብክሙ በደሙ ለክርስቶስ።,"But now, thanks to Christ Jesus, you who once were so far away have been brought near by the blood of Christ." +ሁለ​ቱን አንድ ያደ​ረገ ሰላ​ማ​ችን እርሱ ነውና፥ በሥ​ጋ​ውም በመ​ካ​ከል የነ​በ​ረ​ውን የጥል ግድ​ግዳ አፍ​ርሶ ጥልን ሻረ።,እስመ ውእቱ ሰላምነ ዘረሰዮሙ አሐደ ለክልኤሆሙ ወነሠተ አረፍተ ማእከል በሥጋሁ።,"Christ is our peace. He made both Jews and Gentiles into one group. With his body, he broke down the barrier of hatred that divided us." +ሁለ​ቱ​ንም አድሶ አንድ ያደ​ር​ጋ​ቸው ዘንድ በሥ​ር​ዐቱ የት​እ​ዛ​ዝን ሕግ አጠፋ፤ ዕር​ቅ​ንም አደ​ረገ።,ወሰዐረ ጽልአ ወአብጠለ ሕገ ትእዛዝ በሥርዐቱ ከመ ይረስዮሙ አሐደ ሐዲሰ ለክልኤሆሙ ወገብረ ሰላመ።,"He canceled the detailed rules of the Law so that he could create one new person out of the two groups, making peace." +በመ​ስ​ቀ​ሉም በአ​ንድ ሥጋው ሁለ​ቱን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አቀ​ረ​ባ​ቸው፤ በእ​ር​ሱም ጥልን አጠፋ።,ወአብጽሖሙ ለክልኤሆሙ በአሐዱ ሥጋሁ ለኀበ እግዚአብሔር በመስቀሉ ወለጽልእ ቀተሎ ቦቱ።,"He reconciled them both as one body to God by the cross, which ended the hostility to God." +መጥ​ቶም፤ ቀር​በን ለነ​በ​ር​ነው ሰላ​ምን፥ ርቃ​ችሁ ለነ​በ​ራ​ች​ሁት ለእ​ና​ን​ተም ሰላ​ምን ሰጠን።,ወመጽአ ወወሀበነ ሰላመ ለርኁቃን ወሰላመ ለቅሩባን።,"When he came, he announced the good news of peace to you who were far away from God and to those who were near." +እርሱ መር​ቶ​ና​ልና፤ ሁለ​ታ​ች​ን​ንም በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ወደ አባቱ አቅ​ር​ቦ​ና​ልና።,እስመ ውእቱ መርሐነ ወአቅረበነ ለክልኤነ ኀበ አቡሁ በመንፈስ ቅዱስ።,We both have access to the Father through Christ by the one Spirit. +እን​ግ​ዲ​ህስ ወዲህ እና​ንተ ከቅ​ዱ​ሳን ጋር ባላ​ገ​ሮ​ችና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ ሰቦች እንጂ እን​ግ​ዶ​ችና መጻ​ተ​ኞች አይ​ደ​ላ​ች​ሁም።,እምይእዜሰ ኢኮንክሙ ነግደ ወፈላሴ አላ አንትሙ ሰብአ ሀገሪቶሙ ለቅዱሳን ወሰብአ ቤቱ ለእግዚአብሔር።,"So now you are no longer strangers and aliens. Rather, you are fellow citizens with God’s people, and you belong to God’s household." +በነ​ቢ​ያ​ትና በሐ​ዋ​ር​ያት መሠ​ረት ላይ ታን​ጻ​ች​ኋ​ልና የሕ​ን​ጻው የማ​ዕ​ዘን ራስ ድን​ጋ​ይም ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ነው፤,እስመ ተሐነጽክሙ ዲበ መሠረተ ሐዋርያት ወነቢያት እንዘ ክርስቶስ ርእሰ ማእዘንተ ሕንጻ።,"As God’s household, you are built on the foundation of the apostles and prophets with Christ Jesus himself as the cornerstone." +እር​ሱም ሕንጻ ሁሉ የሚ​ያ​ያ​ዝ​በት፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤተ መቅ​ደስ ግንብ የሚ​ያ​ድ​ግ​በት ነው።,ዘቦቱ የኀድር ኵሉ ሕንጻ ወይጸንዕ ጽርሐ መቅደሱ ለእግዚአብሔር።,"The whole building is joined together in him, and it grows up into a temple that is dedicated to the Lord." +እና​ንተ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ማደ​ሪያ ልት​ሆኑ በእ​ርሱ ��ነ​ጻ​ችሁ።,ወአንትሙሂ ቦቱ ተሐነጽክሙ ማኅደረ እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ።,Christ is building you into a place where God lives through the Spirit. +ስለ​ዚህ አሕ​ዛብ ሆይ ስለ እና​ንተ እኔ ጳው​ሎስ የክ​ር​ስ​ቶስ እስ​ረ​ኛው ነኝ።,ወእንበይነዝ አነ ጳውሎስ ሙቁሑ ለክርስቶስ እንበይነ ዚኣክሙ አሕዛብ።,"This is why I, Paul, am a prisoner of Christ for you Gentiles." +ስለ እና​ንተ የሰ​ጠ​ኝን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የጸ​ጋ​ውን ስጦታ ሰም​ታ​ች​ኋል።,ሶበሰ ሰማዕክሙ ሀብተ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ዘወሀበኒ በእንቲኣክሙ።,"You’ve heard, of course, about the responsibility to distribute God’s grace, which God gave to me for you, right?" +አስ​ቀ​ድሞ በጥ​ቂቱ እንደ ጻፍ​ሁ​ላ​ችሁ ይህን ምሥ​ጢር ገልጦ አሳ​ይ​ቶ​ኛ​ልና።,እስመ ከሠተ ሊተ ምክሮ ወአርአየኒ በከመ ጸሐፍኩ ለክሙ ኅዳጠ።,"God showed me his secret plan in a revelation, as I mentioned briefly before ." +ይህ​ንም በም​ታ​ነ​ቡ​በት ጊዜ፥ የክ​ር​ስ​ቶ​ስን ምሥ​ጢር ማስ​ተ​ዋ​ሌን ለማ​ወቅ ትች​ላ​ላ​ችሁ።,በዘትክሉ አእምሮ ሶበ ታነብቡ ወተአምሩ ኅሊናየ በምክሩ ለክርስቶስ።, +በሌላ ዘመን ለሰው ልጆች ያል​ተ​ገ​ለጠ ዛሬ ለቅ​ዱ​ሳን ሐዋ​ር​ያ​ቱና ለነ​ቢ​ያቱ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ እንደ ተገ​ለጠ፥,ዘኢየአምሮ ካልእ ትውልድ ደቂቀ ዕጓለ እመሕያው ከመ ይእዜ ተከሥተ ለቅዱሳን ሐዋርያቲሁ ወነቢያቲሁ በመንፈስ ቅዱስ።,Earlier generations didn’t know this hidden plan that God has now revealed to his holy apostles and prophets through the Spirit. +አሕ​ዛ​ብን ወራ​ሾ​ቹና አካሉ ያደ​ር​ጋ​ቸው ዘንድ፥ በወ​ን​ጌ​ልም ትም​ህ​ርት በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በሆ​ነው ተስፋ አንድ ይሆኑ ዘንድ።,ከመ ይረስዮሙ ለአሕዛብ መዋርስቲሁ ወሥጋሁ ወይኅበሩ ተስፋ በኢየሱስ ክርስቶስ በትምህርተ ወንጌል።,"This plan is that the Gentiles would be coheirs and parts of the same body, and that they would share with the Jews in the promises of God in Christ Jesus through the gospel." +በኀ​ይሉ አጋ​ዥ​ነት እንደ ሰጠኝ እንደ ጸጋው ስጦታ መጠን እኔ መል​እ​ክ​ተ​ኛና አዋጅ ነጋሪ የሆ​ን​ሁ​ለት፥,ዘሎቱ ተሠየምኩ አነ ላእከ ወዐዋዴ በከመ ሀብተ ጸጋሁ ዘወሀበኒ ሊተ በረድኤተ ኀይሉ።,I became a servant of the gospel because of the grace that God showed me through the exercise of his power. +ከቅ​ዱ​ሳን ሁሉ ለማ​ንስ ለእኔ የማ​ይ​መ​ረ​መ​ረ​ውን የክ​ር​ስ​ቶ​ስን ባለ​ጸ​ግ​ነት ለአ​ሕ​ዛብ አስ​ተ​ምር ዘንድ ይህን ጸጋ ሰጠኝ።,ሊተ ዘአነ እቴሐት እምኵሎሙ ቅዱሳን ወሀበኒ ዘንተ ጸጋሁ ከመ እምሀሮሙ ለአሕዛብ ብዕለ ክርስቶስ ዘአልቦ አሠር ወአብርሀ ለኵሉ።,"God gave his grace to me, the least of all God’s people, to preach the good news about the immeasurable riches of Christ to the Gentiles." +ሁሉን በፈ​ጠረ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከዘ​ለ​ዓ​ለም የተ​ሰ​ወረ የዚህ ምሥ​ጢር ሥር​ዐ​ት​ንም ለሁሉ እገ​ልጥ ዘንድ፤,ምንት ውእቱ ሥርዐቱ ለዝንቱ ምክር ዘኅቡእ እምዓለም በኀበ እግዚአብሔር ዘኵሎ ፈጠረ።,"God sent me to reveal the secret plan that had been hidden since the beginning of time by God, who created everything." +ብዙ ልዩ ልዩ የሆ​ነች የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጥበብ አሁን በቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን በኩል በሰ​ማ​ያዊ ስፍራ ውስጥ ላሉት አለ​ቆ​ችና ሥል​ጣ​ናት ትታ​ወቅ ዘንድ፤,ከመ ይእዜ ይትዐወቅ ለቀደምት ወለመኳንንት እለ በሰማያት በእንተ ቤተ ክርስቲያኑ ጥበቢሁ ለእግዚአብሔር እንተ ብዙኅ ኅበሪሃ።,God’s purpose is now to show the rulers and powers in the heavens the many different varieties of his wisdom through the church. +ዓለም ሳይ​ፈ​ጠር የወ​ሰ​ናት፥ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም የፈ​ጸ​ማት፥,ዘሠርዓ እምቅድመ ዓለም ወፈጸማ በኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ።,This was consistent with the plan he had from the beginning of time that he accomplished through Christ Jesus our Lord. +እኛ ጸጋ​ንና ባለ​ሟ​ል​ነ​ትን ያገ​ኘ​ን​በት፥ በሃ​ይ​ማ​ኖት ወደ​ሚ​ገ​ኘው ተስ​ፋም ያደ​ረ​ሰ​በት፤,ዘቦቱ ረከብነ ጸጋ ወሞገሰ ወመርሐነ ውስተ ተስፋ ዘሃይማኖት።,In Christ we have bold and confident access to God through faith in him. +ስለ​ዚ​ህም ስለ እና​ንተ ለክ​ብ​ራ​ችሁ የም​ታ​ገ​ኘ​ኝን መከ​ራ​ዬን ቸል እን​ዳ​ይ​ላት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እማ​ል​ደ​ዋ​ለሁ።የጳ​ው​ሎስ ጸሎት,ወበእንተ ዝንቱ አስተበቍዖ ለእግዚአብሔር ከመ ኢይትቈጥዓ ለሕማምየ እንተ ረከበተኒ በእንቲኣክሙ ለክብርክሙ።በእንተ ጸሎቱ ለጳውሎስ,"So then, I ask you not to become discouraged by what I’m suffering for you, which is your glory.Paul’s prayer for the Ephesians" +ስለ​ዚ​ህም በል​ቡ​ናዬ ተን​በ​ር​ክኬ ለአብ እሰ​ግ​ዳ​ለሁ።,ወእንበይነ ዝንቱ እሰግድ ለአብ በብረከ ልብየ።,This is why I kneel before the Father. +በሰ​ማ​ይና በም​ድር ያሉ ነገ​ዶች ሁሉ ለሚ​ጠ​ሩት ለእ​ርሱ፤,ዘኪያሁ ይጼውዑ ኵሉ በሐውርት ዘበሰማያት ወዘበምድር።,Every ethnic group in heaven or on earth is recognized by him. +እንደ ጌት​ነቱ ምላት ይሰ​ጣ​ችሁ ዘንድ፥ በመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስም ኀይል ያጸ​ና​ችሁ ዘንድ።,ከመ የሀብክሙ በከመ ብዕለ ስብሐቲሁ ወያጽንዕክሙ በኀይለ መንፈስ ቅዱስ።,I ask that he will strengthen you in your inner selves from the riches of his glory through the Spirit. +በል​ባ​ችሁ ውስጥ በፍ​ቅር ሥር መሠ​ረ​ታ​ችሁ የጸና ሲሆን ክር​ስ​ቶስ በሃ​ይ​ማ​ኖት በሰው ውስጥ ያድ​ራ​ልና።,እስመ እንተ ውስጡ ለሰብእ የኀድር ክርስቶስ በሃይማኖት ውስተ ልብክሙ በተፋቅሮ እንዘ ይከውን ጽኑዐ ሥርውክሙሂ ወመሠረትክሙሂ።,"I ask that Christ will live in your hearts through faith. As a result of having strong roots in love," +ስፋ​ቱና ርዝ​መቱ፥ ምጥ​ቀ​ቱና ጥል​ቀቱ ምን ያህል እንደ ሆነ ከቅ​ዱ​ሳን ሁሉ ጋር ለማ​ስ​ተ​ዋል ትችሉ ዘንድ፥,ከመ ትክሀሉ ረኪበ ምስለ ኵሎሙ ቅዱሳን ምንትኑ ራሕቡ ወኑኁ ወላዕሉ ወዕመቁ።,"I ask that you’ll have the power to grasp love’s width and length, height and depth, together with all believers." +የክ​ር​ስ​ቶ​ስን ፍቅር ለመ​ረ​ዳት፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍጹ​ም​ነት በሁሉ ፍጹ​ማን ትሆኑ ዘንድ።,ለጠይቆ ብዝኀ አእምሮ ፍቅሩ ለክርስቶስ ከመ ትሰለጡ በኵሉ ፍጻሜ ለእግዚአብሔር።,I ask that you’ll know the love of Christ that is beyond knowledge so that you will be filled entirely with the fullness of God. +በከ​ሃ​ሊ​ነቱ እንደ ረዳን መጠን፥ የም​ና​ስ​በ​ው​ንና የም​ን​ለ​ም​ነ​ውን ሁሉ ትሠሩ ዘንድ፥ ታበ​ዙም ዘንድ ሊያ​ጸ​ና​ችሁ ለሚ​ችል፥,ዘይክል አጽንዖተክሙ ትግበሩ ኵሎ ወታፈድፍዱ ዘንስእል ወዘንሔሊ በከመ ይረድአነ ኀይሉ።,"Glory to God, who is able to do far beyond all that we could ask or imagine by his power at work within us;" +ለእ​ርሱ በቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ፥ በት​ው​ልድ ሁሉ ምስ​ጋና ይሁን ለዘ​ለ​ዓ​ለሙ አሜን።,ዘሎቱ ስብሐት በቤተ ክርስቲያን በኢየሱስ ክርስቶስ በኵሉ ትውልድ ወለዓለመ ዓለም አሜን።,"glory to him in the church and in Christ Jesus for all generations, forever and always. Amen." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ለተ​ጠ​ራ​ሁ​ላት አጠ​ራር በሚ​ገባ ትኖሩ ዘንድ በክ​ር​ስ​ቶስ እስ​ረኛ የሆ​ንሁ እኔ ጳው​ሎስ እማ​ል​ዳ​ች​ኋ​ለሁ።,አስተብቍዐክሙ አነ ሙቁሕ በክርስቶስ ከመ ትሑሩ በዘይደልዋ ለጽዋዔክሙ ዘተጸዋዕክሙ።,"Therefore, as a prisoner for the Lord, I encourage you to live as people worthy of the call you received from God." +በፍ​ጹም የዋ​ህ​ነት ራሳ​ች​ሁን ዝቅ አድ​ር​ጋ​ችሁ እየ​ታ​ገ​ሣ​ችሁ፥ ለወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ሁም እሺ እያ​ላ​ችሁ፥ በፍ​ቅር እየ​ተ​ጋ​ች​ሁና እየ​ተ​ባ​በ​ራ​ችሁ፥,እንዘ ታቴሕቱ ር��ሰክሙ በኵሉ የውሀት ወትትዔገሡ ወኦሆ ትብሉ ለቢጽክሙ ወትጽሕቁ ለተፋቅሮ ወተኀብሩ።,"Conduct yourselves with all humility, gentleness, and patience. Accept each other with love," +በአ​ንድ መን​ፈ​ስና በሰ​ላም ማሰ​ሪ​ያ​ነት እየ​ተ​ጠ​በ​ቃ​ችሁ፥,ወትትዐቀቡ በአሐዱ መንፈስ ወበማዕሠረ ሰላም።,and make an effort to preserve the unity of the Spirit with the peace that ties you together. +ለአ​ንዱ ተስ​ፋ​ችሁ እንደ መጠ​ራ​ታ​ችሁ መጠን፥ አንድ አካ​ልና አንድ መን​ፈስ ትሆኑ ዘንድ እማ​ል​ዳ​ች​ኋ​ለሁ።,ከመ ትኩኑ አሐደ ሥጋ ወአሐደ መንፈሰ በከመ ተጸዋዕክሙ ለአሐዱ ተስፋክሙ።,"You are one body and one spirit, just as God also called you in one hope." +ጌታ አንድ ነው፤ ሃይ​ማ​ኖ​ትም አን​ዲት ናት፤ ጥም​ቀ​ትም አን​ዲት ናት።,አሐዱ እግዚአብሔር ወአሐቲ ሃይማኖት ወአሐቲ ጥምቀት።,"There is one Lord, one faith, one baptism," +በሁሉ ሙሉ የሚ​ሆን ሁሉም ከእ​ርሱ የተ​ገኘ ከሁ​ሉም በላይ ያለ የሁሉ አባት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አንድ ነው።,ወአሐዱ እግዚአብሔር አብ ለኵሉ ዘላዕለ ኵሉ ወእምኔሁ ኵሉ ወውእቱ ውስተ ኵሉ።,"and one God and Father of all, who is over all, through all, and in all." +ከእኛ ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ በክ​ር​ስ​ቶስ ስጦታ መጠን ጸጋው ተሰ​ጥ​ቶ​ናል።,ወለለ አሐዱ እምኔነ ተውህበ ጸጋሁ በመስፈርተ ሀብቱ ለክርስቶስ።,God has given his grace to each one of us measured out by the gift that is given by Christ. +“ምር​ኮን ማር​ከህ ወደ ሰማይ ወጣህ፤ ጸጋ​ህ​ንም ለሰው ልጅ ሰጠህ” ይላ​ልና።,እስመ ይቤ «ዐረገ ውስተ አርያም ፄዊወከ ፄዋ ወወሀብከ ጸጋከ ለዕጓለ እመሕያው።»,"That’s why scripture says, “When he climbed up to the heights, he captured prisoners, and he gave gifts to people”." +ከም​ድር በታች ካል​ወ​ረደ መው​ጣቱ ምን​ድን ነው?,ወምንትኑ እንከ ዕርገቱ ሶበ ኢወረደ መትሕተ ምድር።,"What does the phrase “he climbed up” mean if it doesn’t mean that he had first gone down into the lower regions, the earth?" +የወ​ረ​ደው እርሱ ነው፤ ሁሉ​ንም ይመላ ዘንድ ከሰ​ማ​ያት ሁሉ በላይ የወ​ጣው ደግሞ እርሱ ነው።,ዘወረደሂ ውእቱ ወዘዐርገሂ ውእቱ ወዘሀሎ መልዕልተ ሰማያት ከመ ይፈጽም ኵሎ።,The one who went down is the same one who climbed up above all the heavens so that he might fill everything. +እር​ሱም ጸጋን ሰጠ፤ ከቤተ ሰቦ​ቹም ሐዋ​ር​ያ​ትን፥ ከእ​ነ​ር​ሱም ነቢ​ያ​ት​ንና የወ​ን​ጌል ሰባ​ኪ​ዎ​ችን፥ ጠባ​ቂ​ዎ​ች​ንና መም​ህ​ራ​ንን ሾመ።,ወውእቱ ወሀበ ጸጋ ወከፈለ ወረሰየ እምሰብአ ዚኣሁ ሐዋርያተ ወእምኔሆሙ ነቢያተ ወመምህራነ ወእምኔሆሙ ኖሎተ ወእምኔሆሙ ሊቃውንተ።,"He gave some apostles, some prophets, some evangelists, and some pastors and teachers." +ቅዱ​ሳን ለአ​ገ​ል​ግ​ሎቱ ሥራና ለክ​ር​ስ​ቶስ አካል ሕንጻ እን​ዲ​ጸኑ፤,በዘይጸንዑ ቅዱሳን ለግብረ መልእክቱ ወለሕንጻ ሥጋሁ ለክርስቶስ።,His purpose was to equip God’s people for the work of serving and building up the body of Christ +ሁላ​ችን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ልጅ በማ​መ​ንና በማ​ወቅ አንድ እስ​ክ​ን​ሆን ድረስ በክ​ር​ስ​ቶስ ምል​ዐት መጠን፥ አካለ መጠን እንደ አደ​ረሰ እንደ አንድ ሙሉ ሰው እስ​ክ​ን​ሆን ድረስ፥,እስከ ንከውን ኵልነ አሐደ በሃይማኖት ወበአእምሮቱ ለወልደ እግዚአብሔር ወንኩን ከመ ዘአሐዱ ብእሲ ፍጹም ብጹሐ አምጣን በዐቅመ ፍጻሜሁ ለክርስቶስ።,"until we all reach the unity of faith and knowledge of God’s Son. God’s goal is for us to become mature adults—to be fully grown, measured by the standard of the fullness of Christ." +እን​ግ​ዲህ በሽ​ን​ገ​ላ​ቸው ያስቱ ዘንድ በሚ​ተ​ና​ኰሉ ሰዎች ተን​ኰል ምክ​ን​ያት በት​ም​ህ​ርት ነፋስ ሁሉ ወዲ​ያና ወዲህ እየ​ተ​ፍ​ገ​መ​ገ​ም​ንና እየ​ተ​ን​ሳ​ፈ​ፍን ሕፃ​ናት አን​ሁን።,ከመ ኢንኩን እንከ ደቂቀ ዘይተ��ትን ወይትሐወስ ምስለ ኵሉ ነፋስ ኀበ ትምይንተ ትምህርተ ዕጓለ እመሕያው እለ ይትመነገኑ በጕሕልቶሙ ከመ ያስሕቱ።,"As a result, we aren’t supposed to be infants any longer who can be tossed and blown around by every wind that comes from teaching with deceitful scheming and the tricks people play to deliberately mislead others." +ነገር ግን በፍ​ቅር እው​ነ​ተ​ኞች እን​ሆን ዘንድ ራስ ወደ ሆነው ወደ እርሱ ወደ ክር​ስ​ቶስ እን​ደግ።,አላ ንጽደቅ እንከ በተፋቅሮ ወንብዛኅ በኵሉ ዘብነ በክርስቶስ ዘውእቱ ርእስ።,"Instead, by speaking the truth with love, let’s grow in every way into Christ," +ከእ​ርሱ የተ​ነሣ አካል ሁሉ እያ​ን​ዳ​ንዱ ክፍል በልክ እን​ደ​ሚ​ሠራ፥ በተ​ሰ​ጠው በሥር ሁሉ እየ​ተ​ጋ​ጠ​መና እየ​ተ​ያ​ያዘ፥ ራሱን በፍ​ቅር ለማ​ነጽ አካ​ሉን ያሳ​ድ​ጋል።,ዘቦቱ የኀድር ኵሉ ሥጋ ወይትዋደድ በኵሉ ሥርው በበ መስፈርተ ሀብቱ ዘይትወሀብ ለለ አሐዱ መሌሊት እምነ መለያልይ በዘይልህቅ ሥጋ ወይትፌጸም ከመ ይትፈጸም ሕንጻሁ በተፋቅሮ።ተፈልጦ እምአሕዛብ,"who is the head. The whole body grows from him, as it is joined and held together by all the supporting ligaments. The body makes itself grow in that it builds itself up with love as each one does its part.The old and new life" +እን​ግ​ዲህ በል​ባ​ቸው ከንቱ አሳብ እን​ደ​ሚ​ኖሩ እንደ አሕ​ዛብ እን​ዳ​ት​ኖሩ ይህን እላ​ለሁ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እመ​ሰ​ክ​ራ​ለሁ።,ዘንተ እብል ወአሰምዕ ለእግዚአብሔር በእንቲኣክሙ ከመ ኢትሑሩ እንከ ከመ አሕዛብ እለ የሐውሩ በኅሊና ልቦሙ።,"So I’m telling you this, and I insist on it in the Lord: you shouldn’t live your life like the Gentiles anymore. They base their lives on pointless thinking," +ልቡ​ና​ቸው የተ​ጨ​ፈነ ነው፤ በስ​ን​ፍ​ና​ቸ​ውና በድ​ን​ቍ​ር​ና​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሚ​ሰ​ጣ​ቸው ሕይ​ወት የተ​ለዩ ናቸው።,ወጽሉም ኅሊናሆሙ ወነኪራን እምሕይወተ እግዚአብሔር በእበዶሙ ወበጽላሌ ልቦሙ።,and they are in the dark in their reasoning. They are disconnected from God’s life because of their ignorance and their closed hearts. +ተስፋ የቈ​ረጡ ናቸው፤ ራሳ​ቸ​ው​ንም ለጕ​ስ​ቍ​ልና፥ ለር​ኵ​ሰ​ትና ለመ​ዳ​ራት አሳ​ል​ፈው ሰጡ።,እለ ቅቡጻን ተስፋሆሙ ወመጠዉ ርእሶሙ ለሕርትምና ወለርኵስ ወለምርዓት።,"They are people who lack all sense of right and wrong, and who have turned themselves over to doing whatever feels good and to practicing every sort of corruption along with greed." +እና​ንተ ግን ክር​ስ​ቶ​ስን የተ​ማ​ራ​ች​ሁት እን​ደ​ዚህ አይ​ደ​ለም።,ወአንትሙሰ አኮ ከማሁ ዘተመሀርክምዎ ለክርስቶስ።,But you didn’t learn that sort of thing from Christ. +በር​ግጥ ከሰ​ማ​ች​ሁት፥ እው​ነት በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ነውና እው​ነ​ትን በእ​ርሱ ዘንድ ትማ​ራ​ላ​ችሁ፤,ወእመሰ አማን ትሰምዕዎ ወትትሜሀሩ በኀቤሁ ጽድቀ እስመ ጽድቅ በኢየሱስ ክርስቶስ ውእቱ።,"Since you really listened to him and you were taught how the truth is in Jesus," +የቀ​ድሞ ጠባ​ያ​ች​ሁን ከእ​ና​ንተ አርቁ፤ ይህ​ንም ስሕ​ተት በሚ​ያ​መ​ጣው ምኞት ስለ​ሚ​ጠ​ፋው ስለ አሮ​ጌው ሰው​ነት እላ​ለሁ።,አእትቱ እምላዕሌክሙ ግዕዘክሙ ዘትካት እብል በእንተ ብሉይ ብእሲ ዘይማስን በፍትወተ ስሒት።,"change the former way of life that was part of the person you once were, corrupted by deceitful desires." +የል​ቡ​ና​ች​ሁን ዕው​ቀት አድሱ።,ሐድሱ መንፈሰ ልብክሙ።,"Instead, renew the thinking in your mind by the Spirit" +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእ​ው​ነት፥ በቅ​ን​ነ​ትና በን​ጽ​ሕና ያደ​ሰ​ውን አዲ​ሱን ሰው​ነት ልበ​ሱት።,ወልበስዎ ለሐዲስ ብእሲ ዘሐደሶ እግዚአብሔር በጽድቅ ወበርትዕ ወበንጽሕ።,and clothe yourself with the new person created according to God’s image in justice and true holiness. +ስለ​ዚ​ህም ሐሰ​ትን ተዉ​አት፤ ሁላ​ች​ሁም ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ ጋር እው​ነ​ትን ተነ​ጋ​ገሩ፤ እኛ አንድ አካል ነንና።,ወበእንተዝ ኅድግዋ ለሐሰት ወተናገሩ ጽድቀ ኵልክሙ ምስለ ቢጽክሙ እስመ አሐዱ አባል ንሕነ።,"Therefore, after you have gotten rid of lying, “Each of you must tell the truth to your neighbor” because we are parts of each other in the same body." +ተቈጡ፤ አት​በ​ድ​ሉም፤ ፀሐይ ሳይ​ጠ​ል​ቅም ቍጣ​ች​ሁን አብ​ርዱ።,ተምዑ ወኢተአብሱ ወዘእንበለ ይዕርብ ፀሐይ አቍርሩ መዓተክሙ።,“Be angry without sinning.” Don’t let the sun set on your anger. +ለሰ​ይ​ጣ​ንም መን​ገ​ድን አት​ስ​ጡት።,ወኢተሀብዎ ፍኖተ ለሰይጣን።,Don’t provide an opportunity for the devil. +የሚ​ሰ​ር​ቅም እን​ግ​ዲህ አይ​ስ​ረቅ፤ ነገር ግን ድሃ​ውን ይረዳ ዘንድ በእ​ጆቹ መል​ካም እየ​ሠራ ይድ​ከም።,ዘይሰርቅኒ ኢይስርቅ እንከ ለይትግበር ወይጻሙ እንከ በእደዊሁ ለሠናይ በዘይረድኦ ለነዳይ።,"Thieves should no longer steal. Instead, they should go to work, using their hands to do good so that they will have something to share with whoever is in need." +የሚ​ሰ​ሙ​አ​ችሁ ሞገ​ስን ያገኙ ዘንድ፥ ግዳ​ጃ​ችሁ እን​ዲ​ፈ​ጸም መል​ካም ነገር እንጂ ክፉ ነገር ሁሉ ከአ​ፋ​ችሁ አይ​ውጣ።,ወኵሉ ነገር ሕሡም ኢይፃእ እምአፉክሙ ዘእንበለ ሠናይ በዘይትሐነጽ ትካዝክሙ ከመ ይርከቡ ሞገሰ እለ ይሰምዑክሙ።,Don’t let any foul words come out of your mouth. Only say what is helpful when it is needed for building up the community so that it benefits those who hear what you say. +በዳ​ና​ችሁ ጊዜ የታ​ተ​ማ​ች​ሁ​በ​ትን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቅዱስ መን​ፈስ አታ​ሳ​ዝ​ኑት።,ወኢታምዕዕዎ ለመንፈስ ቅዱስ ዘቦቱ ዐተቡክሙ አመ ድኅንክሙ።,Don’t make the Holy Spirit of God unhappy—you were sealed by him for the day of redemption. +መራ​ራ​ነ​ት​ንና ቍጣን፥ ብስ​ጭ​ት​ንና ርግ​ማ​ንን፥ ጥፋ​ት​ንና ስድ​ብን ሁሉ ከክፉ ነገር ሁሉ ጋር ከእ​ና​ንተ አርቁ።,ኵሎ መሪረ ወመዓተ ወቍጥዓ ወመርገመ ወመንሱተ ወፅርፈተ አእትቱ እምላዕሌክሙ ምስለ ኵሉ እኩይ።,"Put aside all bitterness, losing your temper, anger, shouting, and slander, along with every other evil." +እርስ በር​ሳ​ች​ሁም ቸሮ​ችና ርኅ​ሩ​ኆች ሁኑ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በክ​ር​ስ​ቶስ ይቅር እን​ዳ​ላ​ችሁ ይቅር ተባ​ባሉ።,ወኩኑ መሓርያነ ቢጽክሙ ወተጻገዉ በበይናቲክሙ በከመ ጸገወክሙ እግዚአብሔር በክርስቶስ።,"Be kind, compassionate, and forgiving to each other, in the same way God forgave you in Christ." +እን​ግ​ዲህ እንደ ተወ​ደዱ ልጆች እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ምሰሉ።,ተመሰሉ በእግዚአብሔር ከመ ውሉድ ፍቁራን።,"Therefore, imitate God like dearly loved children." +ክር​ስ​ቶስ እንደ ወደ​ዳ​ችሁ፥ ራሱ​ንም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጎ መዓዛ የሚ​ሆን መሥ​ዋ​ዕ​ትና ቍር​ባን አድ​ርጎ እንደ ሰጠ​ላ​ችሁ በፍ​ቅር ተመ​ላ​ለሱ።,ወሑሩ በተፋቅሮ በከመ አፍቀረክሙ ክርስቶስ ወመጠወ ርእሶ በእንቲኣክሙ መሥዋዕተ ወቍርባነ ለእግዚአብሔር ለመዓዛ ሠናይ።,"Live your life with love, following the example of Christ, who loved us and gave himself for us. He was a sacrificial offering that smelled sweet to God." +ነገር ግን ለቅ​ዱ​ሳን እን​ደ​ሚ​ገ​ባ​ቸው፥ ዝሙ​ትና ርኵ​ሰት ሁሉ ወይም ቅሚያ አይ​ሰ​ማ​ባ​ችሁ።,ወዝሙትሰ ወኵሉ ርኵስ ወትዕግልት ኢይሰማዕ በላዕሌክሙ በከመ ይደልዎሙ ለቅዱሳን።,"Sexual immorality, and any kind of impurity or greed, shouldn’t even be mentioned among you, which is right for holy persons." +የሚ​ያ​ሳ​ፍር ነገ​ርም፥ የስ​ን​ፍና ነገ​ርም፥ ወይም የማ​ይ​ገባ የዋዛ ነገር በእ​ና​ንተ ዘንድ አይ​ሁን፤ ማመ​ስ​ገን ይሁን እንጂ።,ወኢነገረ ኀፍርት ወነገረ እበድ ወነገረ ሥላቅ ዘኢይደሉ ዘእንበለ ዳእሙ አእኵቶ ህየንተ ዝ እኩይ።,"Obscene language, silly talk, or vulgar jokes aren’t acceptable for believers. Instead, there should be thanksgiving." +ሴሰኛ፥ ወይም ኀጢ​አ​ተኛ፥ ወይም ቀማኛ፥ ወይም ጣዖ​ትን የሚ​ያ​መ​ልክ ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ በክ​ር​ስ​ቶስ መን​ግ​ሥት ዕድል ፋንታ እን​ደ​ሌ​ለው ይህን ዕወቁ።,ወዘንተ አእምሩ ከመ ኵሉ ዘማዊ ወርኩስ ወመስተዐግል ወዘያጣዑ አልቦ መክፈልት ውስተ መንግሥተ ክርስቶስ ዘእግዚአብሔር።,"Because you know for sure that persons who are sexually immoral, impure, or greedy—which happens when things become gods—those persons won’t inherit the kingdom of Christ and God." +በከ​ንቱ ነገ​ርም የሚ​ያ​ስ​ታ​ችሁ አይ​ኑር፤ በእ​ርሱ ምክ​ን​ያት በከ​ሓ​ዲ​ዎች ልጆች ላይ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መዓት ይመ​ጣ​ልና።,ወአልቦ ዘያስሕተክሙ በነገረ ከንቱ እስመ በእንቲኣሁ ይመጽእ መዓተ እግዚአብሔር ላዕለ ውሉደ ዐላውያን።,Nobody should deceive you with stupid ideas. God’s anger comes down on those who are disobedient because of this kind of thing. +እን​ግ​ዲህ አት​ም​ሰ​ሉ​አ​ቸው።,ኢትትመሰልዎሙኬ,So you shouldn’t have anything to do with them. +ቀድሞ ጨለማ ነበ​ራ​ች​ሁና፥ ዛሬ ግን በጌ​ታ​ችን ብር​ሃን ሆና​ች​ኋል። እን​ግ​ዲ​ህስ እንደ ብር​ሃን ልጆች ተመ​ላ​ለሱ።,እስመ ትካት ጽልመት አንትሙ ወይእዜሰ ብርሃነ ኮንክሙ በእግዚእነ።,"You were once darkness, but now you are light in the Lord, so live your life as children of light." +የብ​ር​ሃን ፍሬው በጎ ሥራና እው​ነት፥ ቅን​ነ​ትም ሁሉ ነውና።,ከመ ውሉደ ብርሃን ሑሩ እንከሰ እስመ ፍሬሁ ለብርሃን ኵሉ ምግባረ ሠናይ ወጽድቅ ወርትዕ።,"Light produces fruit that consists of every sort of goodness, justice, and truth." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኘ​ውን መር​ምሩ።,ወአመክሩ ዘያሠምሮ ለእግዚአብሔር።,"Therefore, test everything to see what’s pleasing to the Lord," +የሥራ ፍሬ ከሌ​ላ​ቸው፥ ሁለ​ን​ተ​ና​ቸ​ውም ጨለማ ከሆነ ሰዎች ጋር አት​ተ​ባ​በሩ፤ ገሥ​ጹ​አ​ቸው እንጂ።,ወኢትኅበሩ ምስለ እለ አልቦሙ ፍሬ ምግባር ዘጽልመት ኵለንታሆሙ አላ ገሥጽዎሙ።,"and don’t participate in the unfruitful actions of darkness. Instead, you should reveal the truth about them." +በስ​ውር የሚ​ሠ​ሩት ሥራ ለመ​ና​ገር የሚ​ያ​ሳ​ፍር ነውና።,እስመ ዘበጽሚት ይገብሩ ኀፍረት ለነጊር።,It’s embarrassing to even talk about what certain persons do in secret. +ነገር ግን በብ​ር​ሃን የተ​ገ​ለጠ ሁሉ ይታ​ወ​ቃል፤ የሚ​ታ​የው ሁሉ ብር​ሃን ነውና።,ወዘሰ ክሡት ኵሉ ውስተ ብርሃን ይትዐወቅ እስመ ኵሉ ዘገሃድ ብርሃን ውእቱ።,But everything exposed to the light is revealed by the light. +“የተ​ኛህ ንቃ ከሙ​ታ​ንም ተለ​ይ​ተህ ተነሥ፤ ክር​ስ​ቶ​ስም ያበ​ራ​ል​ሃል” ብሎ​አ​ልና።,እስመ ይቤ ንቃህ ዘትነውም ወተንሥእ እሙታን ወያበርህ ለከ ክርስቶስ።,"Everything that is revealed by the light is light. Therefore, it says, “Wake up, sleeper!” “Get up from the dead,” “and Christ will shine on you.”Be filled with the Spirit" +እን​ግ​ዲህ እንደ ዐዋ​ቂ​ዎች እንጂ እንደ አላ​ዋ​ቂ​ዎች ሳይ​ሆን እን​ዴት እን​ደ​ም​ት​መ​ላ​ለሱ በጥ​ን​ቃቄ ዕወቁ።,ዑቁ እንከ ዘከመ ተሐውሩ ከመ ጠቢባን በንጽሕ ወአኮ ከመ አብዳን።,"So be careful to live your life wisely, not foolishly." +ቀኖች ክፉ​ዎች ናቸ​ውና ዘመ​ኑን ዋጁት።,እንዘ ታነሐስይዎ ለዝ ዓለም እስመ እኩይ መዋዕሊሁ።,Take advantage of every opportunity because these are evil times. +ስለ​ዚ​ህም ሰነ​ፎች አት​ሁኑ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፈቃድ አስ​ተ​ውሉ እንጂ።,በእንተ ዝንቱ ኢትኩኑ አብዳነ አላ ኀልዩ ፈቃደ እግዚአብሔር።,"Because of this, don’t be ignorant, but understand the Lord’s will." +መዳ​ራት ነውና ወይን በመ​ጠ​ጣት አት​ስ​ከሩ፤ መን​ፈስ ቅዱ​ስን ተመሉ እንጂ።,ወኢትስክሩ ወይነ እስመ ምርዓት ውእቱ አላ ምልኡ መንፈሰ ቅዱሰ።,"Don’t get drunk on wine, which produces depravity. Instead, be filled with the Spirit in the following ways:" +መዝ​ሙ​ር​ንና ምስ​ጋ​ናን፥ የተ​ቀ​ደሰ ማሕ​ሌ​ት​ንም አን​ብቡ፤ በል​ባ​ች​ሁም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተቀኙ፤ ዘም​ሩም።,ወአንበቡ መዝሙረ ወስብሐተ ወማኅሌተ ቅድሳት ሰብሑ ወዘምሩ ለእግዚአብሔር በልብክሙ።,"speak to each other with psalms, hymns, and spiritual songs; sing and make music to the Lord in your hearts;" +ዘወ​ት​ርም ስለ ሁሉ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አብ ምስ​ጋና አቅ​ርቡ።ስለ ትሕ​ት​ናና የቤተ ሰብእ አመ​ራር,ወአእኵቱ ዘልፈ በእንተ ኵሉ በስመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር አብ።በእንተ ትሕትና ወሠሪዐ ቤት,always give thanks to God the Father for everything in the name of our Lord Jesus Christ; +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በመ​ፍ​ራት ለባ​ል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ችሁ ራሳ​ች​ሁን ዝቅ አድ​ርጉ።,አትሕቱ ርእሰክሙ ለቢጽክሙ በፍርሀተ እግዚአብሔር።,and submit to each other out of respect for Christ. +ሴቶ​ችም ለጌ​ታ​ችን እን​ደ​ሚ​ታ​ዘዙ ለባ​ሎ​ቻ​ቸው ይታ​ዘዙ።,ወአንስትኒ ይትአዘዛ ለአምታቲሆን ከመ ዘለእግዚእነ።,"For example, wives should submit to their husbands as if to the Lord." +ክር​ስ​ቶስ አካሉ ለሆ​ነ​ችው ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ራስዋ አዳ​ኝ​ዋም እንደ ሆነ ወንድ ለሴት ራስዋ ነውና።,እስመ ብእሲ ርእሳ ለብእሲት ከመ ክርስቶስ ርእሳ ለቤተ ክርስቲያን ወመድኅነ ሥጋሃ።,"A husband is the head of his wife like Christ is head of the church, that is, the savior of the body." +ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ለክ​ር​ስ​ቶስ እን​ደ​ም​ት​ታ​ዘዝ፥ እን​ዲ​ሁም ሴቶች ለባ​ሎ​ቻ​ቸው በሁሉ ይታ​ዘዙ።,ወከመ ቤተ ክርስቲያን ትትኤዘዞ ለክርስቶስ ከማሁ አንስትኒ ይትአዘዛ ለአምታቲሆን በኵሉ።,So wives submit to their husbands in everything like the church submits to Christ. +ወን​ዶ​ችም ክር​ስ​ቶስ ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንን እንደ ወደ​ዳት፥ ራሱ​ንም ስለ እር​ስዋ ቤዛ አድ​ርጎ እንደ ሰጠ​ላት ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ይው​ደዱ።,ዕደውኒ ያፍቅሩ አንስቲያሆሙ ከመ ክርስቶስ አፍቀራ ለቤተ ክርስቲያን ወመጠወ ርእሶ በእንቲኣሃ።,"As for husbands, love your wives just like Christ loved the church and gave himself for her." +በውኃ ጥም​ቀ​ትና በቃሉ ይቀ​ድ​ሳ​ትና ያነ​ጻት ዘንድ፥,ከመ ይቀድሳ ወያንጽሓ በጥምቀተ ማይ ወበቃሉ።,He did this to make her holy by washing her in a bath of water with the word. +የነ​ጻ​ችና የተ​ቀ​ደ​ሰች ትሆን ዘንድ እንጂ በላ​ይዋ እድ​ፈት ወይም ርኵ​ሰት እን​ዳ​ያ​ገ​ኝ​ባት፥ ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ኑን ለእ​ርሱ የከ​በ​ረች ያደ​ር​ጋት ዘንድ፤,ወይረስያ ሎቱ ክብርተ ለቤተ ክርስቲያኑ ከመ ኢይርከብ በላዕሌሃ ርስሐተ ወጥልቀተ ዳእሙ ከመ ትኩን ንጽሕተ ወቅድስተ።,"He did this to present himself with a splendid church, one without any sort of stain or wrinkle on her clothes, but rather one that is holy and blameless." +እን​ዲ​ሁም ወን​ዶች ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን እንደ ራሳ​ቸው አድ​ር​ገው ይው​ደዱ፤ ሚስ​ቱ​ንም የወ​ደደ ራሱን ወደደ።,ከማሁ ዕደውኒ ያፍቅሩ አንስቲያሆሙ ከመ ነፍሶሙ ዘአፍቀረ ብእሲቶ ርእሶ አፍቀረ።,That’s how husbands ought to love their wives—in the same way as they do their own bodies. Anyone who loves his wife loves himself. +ከቶ ሥጋ​ውን መጥ​ላት የሚ​ቻ​ለው የለም፤ ክር​ስ​ቶስ ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንን እንደ መገ​ባት መግቡ፤ ጠብ​ቁም።,ወአልቦ ዘይክል ጸሊአ ሥጋሁ ግሙራ ሴስዩ ወተማሕፀኑ በከመ ክርስቶስ ለቤተ ክርስቲያኑ።,"No one ever hates his own body, but feeds it and takes care of it just like Christ does for the church" +እኛ የአ​ካሉ ሕዋ​ሳት ነንና።,እስመ አባለ ሥጋሁ ይእቲ።,because we are parts of his body. +“ስለ​ዚ​ህም ወንድ አባ​ቱ​ንና እና​ቱን ይተ​ዋል፤ ከሚ​ስ​ቱም ጋር አንድ ይሆ​ናል፤ ሁለ​ቱም አንድ አካል ይሆ​ናሉ።”,ወበእንተዝ የኀድግ ብእሲ አባሁ ወእሞ ወይተልዋ ለብእሲቱ ወይከውኑ ክልኤሆሙ አሐደ ሥጋ።,"“This is why a man will leave his father and mother and be united with his wife, and the two of them will be one body”." +ይህም ምሥ​ጢር ታላቅ ነው፤ እኔም ይህ​ንኑ ስለ ክር​ስ​ቶ​ስና ስለ ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያኑ እና​ገ​ረ​ዋ​ለሁ።,ዐቢይ ውእቱ ዝ ነገር ወአንሰ እብሎ ላዕለ ክርስቶስ ወላዕለ ቤተ ክርስቲያኑ።,"Marriage is a significant allegory, and I’m applying it to Christ and the church." +እን​ግ​ዲ​ያስ እና​ን​ተም ሁላ​ችሁ እን​ዲሁ ሚስ​ቶ​ቻ​ች​ሁን እንደ ራሳ​ችሁ ውደዱ፥ ሴትም ባል​ዋን ትፍ​ራው።,ወባሕቱ አንትሙኒ ኵልክሙ ከማሁ አንስቲያክሙ አፍቅሩ ከመ ነፍስክሙ ወብእሲትኒ ትፍርሆ ለምታ።,"In any case, as for you individually, each one of you should love his wife as himself, and wives should respect their husbands." +ልጆች ሆይ፥ ለወ​ላ​ጆ​ቻ​ችሁ በጌ​ታ​ችን ታዘዙ፤ ይህ የሚ​ገባ ነውና።,ውሉድኒ ተአዘዙ ለአዝማዲክሙ በእግዚእነ እስመ ጽድቅ ውእቱ ዝንቱ።,"As for children, obey your parents in the Lord, because it is right." +በሕ​ግም ተስፋ ያለው የመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ትእ​ዛዝ ይህ ነው፥ “አባ​ት​ህ​ንና እና​ት​ህን አክ​ብር፤,ወቀዳሚ ትእዛዝ በውስተ ሥርዐት አክብር አባከ ወእመከ።,The commandment “Honor your father and mother ”is the first one with a promise attached: +መል​ካም ይሆ​ን​ልህ ዘንድ፥ በም​ድር ላይም ዕድ​ሜህ ይረ​ዝም ዘንድ።”,ከመ ሠናየ ይኩንከ ወይኑኅ መዋዕሊከ በዲበ ምድር።,"“so that things will go well for you, and you will live for a long time in the land”." +እና​ን​ተም አባ​ቶች ሆይ፥ ልጆ​ቻ​ች​ሁን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተግ​ሣ​ጽና ምክር አሳ​ድ​ጉ​አ​ቸው እንጂ አታ​ስ​ቈ​ጡ​አ​ቸው።ስለ አገ​ል​ጋ​ዮ​ችና ስለ አሳ​ዳ​ሪ​ዎ​ቻ​ቸው,አበውኒ ኢታስተቍጥዑ ወሉደክሙ አላ ሕፅኑ ወገሥጹ በትምህርተ እግዚአብሔር።በእንተ ነባሪ ወአጋእዝት,"As for parents, don’t provoke your children to anger, but raise them with discipline and instruction about the Lord." +አገ​ል​ጋ​ዮ​ችም በሥ​ጋ​ችሁ ለሚ​ገ​ዙ​አ​ችሁ ጌቶ​ቻ​ችሁ በፍ​ር​ሀ​ትና በመ​ደ​ን​ገጥ፥ በሰፊ ልብም ለክ​ር​ስ​ቶስ እን​ደ​ም​ት​ገዙ ታዘዙ።,ነባሪኒ ተአዘዙ ለአጋእዝቲክሙ እለ ይኴንኑክሙ በሥጋክሙ በፍርሀት ወበረዓድ ወበልብ ስፉሕ ከመ ዘለክርቶስ።,"As for slaves, obey your human masters with fear and trembling and with sincere devotion to Christ." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፈቃድ እን​ደ​ሚ​ያ​ደ​ርጉ እንደ ክር​ስ​ቶስ ባሮች እንጂ ለሰው ደስ እን​ደ​ሚ​ያ​ሰኝ ለታ​ይታ አይ​ደ​ለም።,ወአኮ ከመ ዘያደሉ ለዐይነ ሰብእ አላ ከመ አግብርተ ክርስቶስ እለ ይገብሩ ፈቃዶ ለእግዚአብሔር።,"Don’t work to make yourself look good and try to flatter people, but act like slaves of Christ carrying out God’s will from the heart." +ለሰው ሳይ​ሆን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ደ​ም​ት​ገዙ በፍ​ጹም ሰው​ነ​ታ​ችሁ በፍ​ቅ​ርና በበጎ ፈቃድ ተገ​ዙ​ላ​ቸው።,ወበኵሉ ነፍስክሙ ተቀነዩ ሎሙ በአፍቅሮ ከመ ዘለእግዚአብሔር ወአኮ ከመ ዘለሰብእ።,"Serve your owners enthusiastically, as though you were serving the Lord and not human beings." +ጌታም ቢሆን፥ አገ​ል​ጋ​ይም ቢሆን መል​ካም ያደ​ረገ ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ዋጋ እን​ደ​ሚ​ያ​ገኝ ታው​ቃ​ላ​ች​ሁና።,እንዘ ተአምሩ ከመ ኵሉ ዘገብረ ሠናየ ይትዐሰይ በኀበ እግዚአብሔር እመኒ ነባሪ ወእመኒ አግዓዚ።,"You know that the Lord will reward every person who does what is right, whether that person is a slave or a free person." +እና​ን​ተም ጌቶች ሆይ፥ ቍጣ​ች​ሁን እያ​በ​ረ​ዳ​ችሁ፥ በደ​ላ​ቸ​ው​ንም ይቅር እያ​ላ​ችሁ፥ ትክ​ክ​ለ​ኛ​ውን አድ​ር​ጉ​ላ​ቸው፤ ፊት አይቶ የማ​ያ��ዳላ ጌታ በእ​ነ​ር​ሱና በእ​ና​ንተ ላይ በሰ​ማይ እንደ አለ ታው​ቃ​ላ​ች​ሁና።ሃይ​ማ​ኖ​ትና ፍጹም ተጋ​ድሎ,ወአጋእዝትኒ ዕሩየ ግበሩ ሎሙ እንዘ ታቈርሩ መዓተክሙ ወተኀድጉ ሎሙ አበሳሆሙ ተአምሩ ከመ ብክሙ እግዚእ በሰማያት ዘኢያደሉ ለገጽ።ፍጽምት ገድል ወሃይማኖት,"As for masters, treat your slaves in the same way. Stop threatening them, because you know that both you and your slaves have a master in heaven. He doesn’t distinguish between people on the basis of status." +እን​ግ​ዲ​ህስ ወዲህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርና በኀ​ይሉ ጽናት በርቱ።,እንከሰ ጽንዑ በእግዚአብሔር ወበጽንዐ ኀይሉ።,"Finally, be strengthened by the Lord and his powerful strength." +የሰ​ይ​ጣ​ንን ተን​ኰል መቋ​ቋም እን​ድ​ት​ችሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጋሻ ልበሱ።,ወልበሱ ወልታ እግዚአብሔር በዘትክሉ ተቃውሞቶ ለመናግንተ ሰይጣን።,Put on God’s armor so that you can make a stand against the tricks of the devil. +ሰል​ፋ​ችሁ፦ ከጨ​ለማ ገዦች ጋርና ከሰ​ማይ በታች ካሉ ከክ​ፉ​ዎች አጋ​ን​ንት ጋር ነው እንጂ ከሥ​ጋ​ዊና ከደ​ማዊ ጋር አይ​ደ​ለ​ምና።,እስመ ቀትልክሙ ኢኮነ ምስለ ዘሥጋ ወደም ዘእንበለ ምስለ መኳንንተ ጽልመት ወአጋንንት እኩያን እለ መትሕተ ሰማይ።,"We aren’t fighting against human enemies but against rulers, authorities, forces of cosmic darkness, and spiritual powers of evil in the heavens." +ስለ​ዚ​ህም በክፉ ቀን መቃ​ወም እን​ድ​ት​ችሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጋሻ ያዙ፤ እን​ድ​ት​ጸ​ኑም በሁሉ የተ​ዘ​ጋ​ጃ​ችሁ ሁኑ።,ወበእንተዝ ንሥኡ ወልታ እግዚአብሔር ከመ ትክሀሉ ተቃውሞታ ለዕለት እኪት ወኩኑ ድልዋነ በኵሉ ከመ ትጽንዑ።,"Therefore, pick up the full armor of God so that you can stand your ground on the evil day and after you have done everything possible to still stand." +እን​ግ​ዲህ ወገ​ባ​ች​ሁን በእ​ው​ነት ታጥ​ቃ​ችሁ ቁሙ፤ የጽ​ድ​ቅ​ንም ጥሩር ልበሱ።,ቁሙ እንከ ቀኒተክሙ ሐቌክሙ በጽድቅ ወልበሱ ልብሰ ሐጺን ዘጽድቅ።,"So stand with the belt of truth around your waist, justice as your breastplate," +የሰ​ላም ወን​ጌል ኀይ​ል​ንም ተጫ​ም​ታ​ችሁ ቁሙ።,ተሥኢነክሙ ኀይለ ወንጌል ዘበሰላም።,and put shoes on your feet so that you are ready to spread the good news of peace. +ከዚ​ህም ሁሉ ጋር የሚ​ን​በ​ለ​በሉ የክ​ፉን ፍላ​ፃ​ዎች ሁሉ ማጥ​ፋት እን​ድ​ት​ችሉ የእ​ም​ነ​ትን ጋሻ አንሡ።,ወምስለዝ ኵሉ ንሥኡ ንዋየ ሐቅል ዘሃይማኖት በዘትክሉ አጥፍኦተ ኵሉ አሕጻሁ ለእኩይ ርሱን።,"Above all, carry the shield of faith so that you can extinguish the flaming arrows of the evil one." +የመ​ዳ​ን​ንም የራስ ቍር በራ​ሳ​ችሁ ላይ ጫኑ፤ የመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስ​ንም ሰይፍ ያዙ፤ ይኸ​ውም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ነው።,ወንሥኡ ጌራ መድኀኒት ላዕለ ርእስክሙ ወሰይፈ ዘመንፈስ ቅዱስ ንሥኡ በእደዊክሙ ዘውእቱ ቃለ እግዚአብሔር።,"Take the helmet of salvation and the sword of the Spirit, which is God’s word." +በጸ​ሎ​ትና በም​ልጃ ሁሉ ዘወ​ትር በመ​ን​ፈስ ጸልዩ፤ ከዚ​ህም ጋር ስለ ቅዱ​ሳን ሁሉ ለመ​ጸ​ለይ ሁል​ጊዜ ትጉ፤,በኵሉ ጸሎት ወስእለት እንዘ ትጼልዩ በኵሉ ጊዜ በመንፈስ ትግሁ ወተፀመዱ ለጸሎት ኵሎ ጊዜ በእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን።,Offer prayers and petitions in the Spirit all the time. Stay alert by hanging in there and praying for all believers. +ለእ​ኔም፦ ቃልን እን​ዲ​ሰ​ጠኝ፥ አፌ​ንም ከፍቼ የወ​ን​ጌ​ልን ምሥ​ጢር በግ​ልጥ እን​ድ​ና​ገር ጸል​ዩ​ልኝ።,ወበእንቲኣየ ከመ የሀበኒ ቃለ ወይክሥት አፉየ ከመ እንግር ገሃደ ሕርመተ ትምህርት።,"As for me, pray that when I open my mouth, I’ll get a message that confidently makes this secret plan of the gospel known." +ስለ ወን​ጌ​ልም በእ​ስ​ራት መል​እ​ክ​ተኛ የሆ​ንሁ፦ መና​ገር እን​ደ​ሚ​ገ​ባኝ ስለ እርሱ በግ​ልጥ እና​ገር ዘንድ ���ልዩ።,ዘበእንቲኣሁ እተነብል ሙቁሕየ ከመ እንግር ገሃደ በእንቲኣሁ በከመ ይደሉ እንግር።,I’m an ambassador in chains for the sake of the gospel. Pray so that the Lord will give me the confidence to say what I have to say.Final greeting +እና​ን​ተም ዜና​ዬን እን​ድ​ታ​ውቁ የም​ን​ወ​ደው ወን​ድ​ማ​ችን የታ​መነ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ጋይ ቲኪ​ቆስ የም​ሠ​ራ​ውን ሁሉ ያስ​ረ​ዳ​ች​ኋል።,ወዘትፈቅዱሰ ታእምሩ አንትሙሂ ዜናየ ዘከመ እገብር ኵሎ ያጤይቀክሙ ጢኪቆስ እኁነ ዘናፈቅር ላእከ እግዚአብሔር ምእመን።,"Tychicus, my loved brother and faithful servant of the Lord, can inform you about my situation and what I’m doing." +ዜና​ዬን ታውቁ ዘንድ፥ ልባ​ች​ሁም ይጽ​ናና ዘንድ፥ ስለ​ዚህ ወደ እና​ንተ ላክ​ሁት።,ዘፈኖኩ ኀቤክሙ በእንተዝ ከመ ታእምሩ ዜናየ ወይትፈሣሕክሙ ልብክሙ።,I’ve sent him for this reason—so that you will know about us. He can reassure you. +ከአ​ባ​ታ​ችን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አብ፥ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ከእ​ም​ነት ጋር ሰላ​ምና ፍቅር ለወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ይሁን።,ሰላም ለአኀዊነ ወተፋቅሮ ምስለ ሃይማኖት እምኀበ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ።,May there be peace with the brothers and sisters as well as love with the faith that comes from God the Father and the Lord Jesus Christ. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ባለ መጥ​ፋት ከሚ​ወ​ዱት ሁሉ ጋር ጸጋ ይሁን። አሜን።በሮሜ ተጽፋ በቲ​ኪ​ቆስ እጅ ወደ ኤፌ​ሶን ሰዎች የተ​ላ​ከች መል​እ​ክት ተፈ​ጸ​መች።ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ጋና ይሁን። አሜን።,ወጸጋሁ ምስለ ኵሎሙ እለ ያፈቅርዎ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በኢጥፍአት አሜን።ተፈጸመት መልእክት ኀበ ሰብአ ኤፌሶን ወተጽሕፈት በሮሜ ወተፈነወት በእደ ጢኪቆስ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,May grace be with all those who love our Lord Jesus Christ forever. +በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስና ከሙ​ታን ለይቶ በአ​ስ​ነ​ሣው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አብ ነው እንጂ ከሰ​ዎች ወይም በሰው ሐዋ​ርያ ካል​ሆነ ከጳ​ው​ሎስ፥,እምጳውሎስ ሐዋርያ ዘኢኮነ በእንተ ሰብእ ወኢኮነ እምኀበ ሰብእ ዘእንበለ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወእግዚአብሔር አብ ዘአንሥኦ እሙታን።,"From Paul, an apostle who is not sent from human authority or commissioned through human agency, but sent through Jesus Christ and God the Father who raised him from the dead;" +አብ​ረ​ውኝ ካሉ ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ንም፥ በገ​ላ​ትያ ላሉ አብ​ያተ ክር​ስ​ቲ​ያን፤,ወእምኵሎሙ አኀዊነ እለ ምስሌየ ለቤተ ክርስቲያን ዘገላትያ።,and from all the brothers and sisters with me.To the churches in Galatia. +ከአ​ባ​ታ​ችን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ሰላ​ምና ጸጋ ለእ​ና​ንተ ይሁን።,ሰላም ለክሙ ወጸጋ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,Grace and peace to you from God the Father and the Lord Jesus Christ. +በክፉ ከሚ​ቃ​ወም ከዚህ ዓለም ያድ​ነን ዘንድ በአ​ባ​ታ​ችን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፈቃድ ስለ ኀጢ​አ​ታ​ችን ራሱን አሳ​ልፎ ሰጠ።,ዘመጠወ ርእሶ በእንተ ኀጢአትነ ከመ ያድኅነነ እምዝንቱ ዓለም ዘይትቃወም በእኩይ በፈቃደ እግዚአብሔር አቡነ።,"He gave himself for our sins, so he could deliver us from this present evil age, according to the will of our God and Father." +ለእ​ርሱ ክብር ይሁን፤ ከዘ​ለ​ዓ​ለም እስከ ዘለ​ዓ​ለም አሜን።,ዘሎቱ ስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን።,To God be the glory forever and always! Amen.The gospel challenged in Galatia +በጸ​ጋዉ የጠ​ራ​ች​ሁን ክር​ስ​ቶ​ስን ከማ​መን ወደ ልዩ ወን​ጌል እን​ዴት ፈጥ​ነው እን​ዳ​ስ​ወ​ጧ​ችሁ አደ​ን​ቃ​ለሁ።,እነክረክሙ እፎ ከመዝ ፍጡነ ያፈልሱክሙ እምሃይማኖተ ክርስቶስ ���ጸውዐክሙ በጸጋሁ ውስተ ካልእ ትምህርት።,I’m amazed that you are so quickly deserting the one who called you by the grace of Christ to follow another gospel. +እርሱ ግን ሌላ አይ​ደ​ለም፤ የሚ​ያ​ው​ኳ​ችሁ ከክ​ር​ስ​ቶ​ስም ወን​ጌል ሊያ​ጣ​ምሙ የሚ​ወዱ አሉ እንጂ።,ዘኢኮነ ህልወ ዘእንበለ ዘየሀውኩክሙ ወይፈቅዱ ይዕልዉ ትምህርቶ ለክርስቶስ።,"It’s not really another gospel, but certain people are confusing you and they want to change the gospel of Christ." +እና​ንተ ግን የእ​ኛን ፍለጋ ተከ​ተሉ፤ እና​ን​ተስ እኛም ብን​ሆን ወይም መል​አክ ከሰ​ማይ ወርዶ እኛ ካስ​ተ​ማ​ር​ና​ችሁ ወን​ጌል ሌላ ቢሰ​ብ​ክ​ላ​ችሁ ውጉዝ ይሁን።,ወባሕቱ አንትሙ አሠረ ዚኣነ ትልዉ አንትሙሰ መልአክ እምሰማይ ለእመ መሀረክሙ ካልአ እምዘመሀርናክሙ ውጉዘ ለይኩን።,"However, even if we ourselves or a heavenly angel should ever preach anything different from what we preached to you, they should be under a curse." +አስ​ቀ​ድሜ እንደ አልሁ አሁ​ንም ደግሞ እላ​ለሁ፦ ካስ​ተ​ማ​ር​ና​ችሁ ሌላ ትም​ህ​ርት ያስ​ተ​ማ​ራ​ችሁ ቢኖር ውጉዝ ይሁን።,በከመ እቤ ቀዳሚ ወይእዜኒ ካዕበ እብል ለእመ ቦ ዘመሀረክሙ ካልአ እምዘመሀርናክሙ ውጉዘ ለይኩን።,"I’m repeating what we’ve said before: if anyone preaches something different from what you received, they should be under a curse!Paul’s leadership" +አሁ​ንስ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያይ​ደለ ለሰው ብዬ አስ​ተ​ም​ራ​ለ​ሁን? ወይስ ሰውን ደስ አሰ​ኛ​ለ​ሁን? ሰውን ደስ ላሰኝ ብወ​ድስ የክ​ር​ስ​ቶስ ባሪያ አይ​ደ​ለ​ሁም።ቅዱስ ጳው​ሎስ ለሐ​ዋ​ር​ያ​ነት እንደ ተጠራ,ወይእዜሰ ለሰብእኑ ነአምን ወአኮ ለእግዚአብሔር ወእመሰኬ እፈቅድ ለሰብእ አድሉ ኢኮንኩኬ ገብሮ ለክርስቶስ።,"Am I trying to win over human beings or God? Or am I trying to please people? If I were still trying to please people, I wouldn’t be Christ’s slave." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ያስ​ተ​ማ​ር​ኋ​ችሁ ወን​ጌል ስለ ሰው እን​ዳ​ይ​ደለ አስ​ታ​ው​ቃ​ች​ኋ​ለሁ።,እነግረክሙ አኀዊነ እስመ ትምህርት ዘመሀርኩክሙ ኢኮነ በእንተ ሰብእ።,"Brothers and sisters, I want you to know that the gospel I preached isn’t human in origin." +ጌታ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ገለ​ጠ​ልኝ እንጂ፥ እኔ ከሰው አል​ተ​ቀ​በ​ል​ሁ​ትም፤ አል​ተ​ማ​ር​ሁ​ት​ምም።,ወአነሂ አኮ እምኀበ ሰብእ ዘነሣእክዎ ወኢሂ መሀሩኒዮ ዳእሙ በዘከሠተ ሊተ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ።,I didn’t receive it or learn it from a human. It came through a revelation from Jesus Christ. +በአ​ይ​ሁድ ሥር​ዐት ውስጥ በነ​በ​ርሁ ጊዜ፥ የነ​በ​ረ​ውን የቀ​ድሞ ሥራ​ዬን ሰም​ታ​ች​ኋል፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን እጅግ አሳ​ድ​ድና መከራ አጸ​ና​ባ​ቸው ነበር።,ወሰማዕክሙ ግዕዝየ ዘትካት ዘአመ ሀሎኩ ውስተ አይሁድ ከመ ፈድፋደ ሰደድኩ ቤተ ክርስቲያኑ ለእግዚአብሔር ወአመንዘዝክዎሙ።,"You heard about my previous life in Judaism, how severely I harassed God’s church and tried to destroy it." +ለአ​ባ​ቶች ሥር​ዐት እጅግ ቀና​ተኛ ነበ​ር​ሁና በወ​ገ​ኖች ዘንድ ከጓ​ደ​ኞች ሁሉ በአ​ይ​ሁድ ዘንድ እጅግ ከበ​ርሁ።,ወከበርኩ በውስተ አይሁድ ፈድፋደ እምኵሉ ቢጽየ በውስተ ሕዝብየ እስመ ፈድፋደ ኮንኩ ቀናኤ ለሕገ አበውየ።,"I advanced in Judaism beyond many of my peers, because I was much more militant about the traditions of my ancestors." +ከእ​ናቴ ማኅ​ፀን ለይቶ ያወ​ጣኝ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በወ​ደደ ጊዜ በጸ​ጋው ጠራኝ።,ወአመ ሠምረ ወፈቀደ እግዚአብሔር ዘፈለጠኒ ወአውፅአኒ እምከርሠ እምየ ወጸውዐኒ በጸጋሁ።,But God had set me apart from birth and called me through his grace. He was pleased +በስ​ሙም ለአ​ሕ​ዛብ ወን​ጌ​ልን አስ​ተ​ምር ዘንድ፥ በእ​ጄም የልጁ ክብር ይታ​ወቅ ዘንድ ልጁን ገለ​ጠ​ልኝ፤ ያን​ጊ​ዜም ከሥ​ጋ​ዊና ከደ​ማዊ ሰው ጋር አል​ተ​ማ​ከ​ር​ሁም።,ወከሠተ ሊተ ወልዶ ከመ ይትዐወቅ ስብሐተ ወልዱ በእዴየ ከመ እስብክ ለአሕዛብ በስሙ ወኢተለውኩ ሶቤሃ ዘሥጋ ወደም።,"to reveal his Son to me, so that I might preach about him to the Gentiles. I didn’t immediately consult with any human being." +ከእኔ በፊት ወደ ነበ​ሩት ወደ ሐዋ​ር​ያ​ትም ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም አል​ወ​ጣ​ሁም፤ ነገር ግን ወደ ዐረብ ሀገር ሄድሁ፤ ዳግ​መ​ኛም ወደ ደማ​ስቆ ተመ​ለ​ስሁ።መጀ​መ​ሪያ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ስለ መው​ጣቱ,ወኢዐረጉ ኢየሩሳሌም ኀበ ሐዋርያት ቀደምትየ ወሖርኩ ብሔረ ዐረብ ወካዕበ ተመየጥኩ ደማስቆ።በእንተ ቀዳማይ ዕርገቱ ውስተ ኢየሩሳሌም,"I didn’t go up to Jerusalem to see the men who were apostles before me either, but I went away into Arabia and I returned again to Damascus." +ከሦ​ስት ዓመት በኋላ ግን ኬፋን ላየው ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወጣሁ፤ በእ​ርሱ ዘን​ድም ዐሥራ አም​ስት ቀን ሰነ​በ​ትሁ።,ወእምድኅረ ሠለስቱ ዓመት ዐረጉ ኢየሩሳሌም እርአዮ ለኬፋ ወነበርኩ ኀቤሁ ዐሡረ ወኀሙሰ መዋዕለ።,Then after three years I went up to Jerusalem to visit Cephas and stayed with him fifteen days. +ነገር ግን የጌ​ታ​ችን ወን​ድም ያዕ​ቆ​ብን እንጂ ከሐ​ዋ​ር​ያት ሌላ አላ​የ​ሁም።,ወኢየአምር ባዕደ ሐዋርያተ ዘእንበለ ያዕቆብ እኁሁ ለእግዚእነ።,But I didn’t see any other of the apostles except James the brother of the Lord. +ስለ​ም​ጽ​ፍ​ላ​ች​ሁም ነገር እነሆ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ሐሰት አል​ና​ገ​ርም።,ወዘኒ ዘጸሐፍኩ ለክሙ ናሁ ቅድመ እግዚአብሔር ሀሎኩ ከመ ኢይሔሱ።,"Before God, I’m not lying about the things that I’m writing to you!" +ከዚ​ህም በኋላ ወደ ሶር​ያና ወደ ቂል​ቅያ አው​ራጃ መጣሁ።,ወእምድኅረዝ በጻሕኩ ደወለ ቂልቅያ ወሶርያ።,"Then I went into the regions of Syria and Cilicia," +በክ​ር​ስ​ቶ​ስም ያሉት የይ​ሁዳ ሀገር ማኅ​በረ ክር​ስ​ቲ​ያን ፊቴን አያ​ው​ቁም ነበር።,ወኢያእመሩኒ አብያተ ክርስቲያናት ዘብሔረ ይሁዳ እለ በክርስቶስ በገጽየ።,but I wasn’t known personally by the Christian churches in Judea. +ነገር ግን “ቀድሞ ምእ​መ​ና​ንን ያሳ​ድድ የነ​በ​ረው እርሱ በፊት ያጠ​ፋው የነ​በ​ረ​ውን የሃ​ይ​ማ​ኖት ትም​ህ​ርት ዛሬ ይሰ​ብ​ካል” ሲባል ወሬ​ዬን ይሰሙ ነበር።,ወዳእሙ ሰምዑ ዜናየ ዝኩአ ዘትካት ይሰድድ ይእዜ ይሰብክ ትምህርተ ሃይማኖት።,They only heard a report about me: “The man who used to harass us now preaches the faith that he once tried to destroy.” +ስለ እኔም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያመ​ሰ​ግ​ኑት ነበር።,ወይሴብሕዎ ለእግዚአብሔር በእንቲኣየ።,So they were glorifying God because of me. +ከዐ​ሥራ አራት ዓመ​ትም በኋላ ከበ​ር​ና​ባስ ጋር እንደ ገና ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወጣሁ፤ ቲቶ​ንም ይዠው ሄድሁ።,ወእምድኅረ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ ዓመት ዐረጉ ካዕበ ኢየሩሳሌም ምስለ በርናባስ ወነሣእክዎ ለቲቶ።,"Then after fourteen years I went up to Jerusalem again with Barnabas, and I took Titus along also." +እንደ ተገ​ለ​ጠ​ል​ኝም ወጣሁ፤ በከ​ንቱ እን​ዳ​ል​ሮጥ፥ ወይም በከ​ንቱ ሮጬ እን​ዳ​ል​ሆነ፥ በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል የም​ሰ​ብ​ከ​ውን ወን​ጌል አለ​ቆች መስ​ለው ለሚ​ታ​ዩት አስ​ታ​ወ​ቅ​ኋ​ቸው።,ወዐረጉ በዘአስተርአየኒ ወነገርክዎሙ ዘከመ መሀርኩ ወሰበኩ ለአሕዛብ ባሕቲትየ ለእለ ይትሔዘቡኒ ከመ ለከንቱ እረውጽ ወእትባደር።,"I went there because of a revelation, and I laid out the gospel that I preach to the Gentiles for them. But I did it privately with the influential leaders to make sure that I wouldn’t be working or that I hadn’t worked for nothing." +አብ​ሮኝ የነ​በ​ረው ቲቶም አረ​ማዊ ሲሆን እን​ዲ​ገ​ዘር ግድ አላ​ል​ሁ​ትም።,ወቲቶሰ ዘምስሌየ እንዘ አረማዊ ውእቱ ኢያገበርክዎ ይትገዘር��,"However, not even Titus, who was with me and who was a Greek, was required to be circumcised." +ይኸ​ውም ባሪ​ያ​ዎች ያደ​ር​ጉን ዘንድ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ያገ​ኘ​ና​ትን ነጻ​ነት ሊሰ​ልሉ በስ​ውር ወደ እኛ የገቡ ሐሰ​ተ​ኞች መም​ህ​ራ​ንን ደስ አይ​በ​ላ​ቸው ብዬ ነው።,በእንተ ቢጽ ሐሳውያን እለ ተባውኡነ ከመ ያስተሐይጽዋ ለግዕዛንነ ዘረከብነ በኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ይቅንዩነ።,"But false brothers and sisters, who were brought in secretly, slipped in to spy on our freedom, which we have in Christ Jesus, and to make us slaves." +ለም​ንም ይሆ​ናሉ ብለን የማ​ና​ስ​ባ​ቸው ናቸው፤ እው​ነ​ተ​ኛው ትም​ህ​ርት በእ​ና​ንተ ይጸና ዘንድ አን​ዲት ሰዓ​ትም እንኳ አል​ተ​ገ​ዛ​ን​ላ​ቸ​ውም።,እለ ኢነሐስቦሙ ወኢከመ ምንትኒ ኢተቀነይነ ሎሙ አሐተሂ ሰዓተ ከመ ይጽናዕ በኀቤክሙ ጽድቀ ትምህርት።,"We didn’t give in and submit to them for a single moment, so that the truth of the gospel would continue to be with you." +አለ​ቆች የመ​ሰ​ሉት ግን ቀድሞ እነ​ርሱ እን​ዴት እንደ ነበሩ ልና​ገር አያ​ገ​ደ​ኝም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሰው ፊት አያ​ዳ​ላ​ምና፤ አለ​ቆች የመ​ሰ​ሉ​ትም ከራ​ሳ​ቸው ምንም ነገር የጨ​መ​ሩ​ልኝ የለ​ምና።,ወእለሰ ይብሉ መኑ ከማነ እፎ ኮኑ እሙንቱ ትካት ኢያጽሕቀኒ እንግር እስመ እግዚአብሔር ኢያደሉ ለገጸ ሰብእ ወእሉሰ በርእሶሙ አልቦ ዘወሰኩኒ ምንተኒ።,"The influential leaders didn’t add anything to what I was preaching—and whatever they were makes no difference to me, because God doesn’t show favoritism." +የጴ​ጥ​ሮስ ትም​ህ​ርት በተ​ገ​ዘሩ በአ​ይ​ሁድ ዘንድ እንደ ታመ​ነ​ለት፥ የእ​ኔም ትም​ህ​ርት ባል​ተ​ገ​ዘሩ በአ​ሕ​ዛብ ዘንድ እንደ ታመነ ዐው​ቀ​ዋል እንጂ።,ዘእንበለ ዳእሙ አእሚሮሙ ከመ ተአመነኒ ትምህርትየ በኀበ አሕዛብ እለ ኢተገዝሩ በከመ ትምህርቱ ለጴጥሮስ በኀበ አይሁድ እለ ተገዝሩ።,"But on the contrary, they saw that I had been given the responsibility to preach the gospel to the people who aren’t circumcised, just as Peter had been to the circumcised." +ወደ ተገ​ዘሩ አይ​ሁድ በተ​ላከ ጊዜ ጴጥ​ሮ​ስን የረ​ዳው እርሱ እኔ​ንም ባል​ተ​ገ​ዘሩ አሕ​ዛብ ዘንድ ረዳኝ።,ወውእቱ ዘአርድኦ ለጴጥሮስ በመልእክቱ ዘመንገለ ግዝረተ አይሁድ አርድአኒ ሊተኒ ውስተ ቍልፈተ አሕዛብ።,The one who empowered Peter to become an apostle to the circumcised empowered me also to be one to the Gentiles. +የሰ​ጠ​ኝ​ንም ጸጋ ዐው​ቀው አዕ​ማድ የሚ​ሏ​ቸው ያዕ​ቆ​ብና ኬፋ፥ ዮሐ​ን​ስም እኛ ወደ አሕ​ዛብ፥ እነ​ር​ሱም ወደ አይ​ሁድ እን​ድ​ን​ሄድ ለእ​ኔና ለበ​ር​ና​ባስ ቀኝ እጃ​ቸ​ውን ሰጡን።,ወአእሚሮሙ ጸጋሁ ዘወሀበኒ ያዕቆብ ወኬፋ ወዮሐንስ እለ ይብልዎሙ አዕማድ እሙንቱ የማኖሙ መጠዉኒ ምስለ በርናባስ ከመ ንሳተፍ ምህሮ አሕዛብ ወእሙንቱ ይሑሩ ኀበ አይሁድ ወንሕነኒ ኀበ አረሚ።,"James, Cephas, and John, who are considered to be key leaders, shook hands with me and Barnabas as equals when they recognized the grace that was given to me. So it was agreed that we would go to the Gentiles, while they continue to go to the people who were circumcised." +ይል​ቁ​ንም ነዳ​ያ​ንን እን​ድ​ና​ስ​ባ​ቸው ነው፤ ስለ​ዚ​ህም ይህን ነገር ልፈ​ጽ​መው ተጋሁ።ጳው​ሎስ ጴጥ​ሮ​ስን ስለ መቃ​ወሙ,ዳእሙ ከመ ንዘከሮሙ ለነዳያን ወበእንተዝ ጽሕቁ እግበሮ ለዝንቱ።በእንተ ተቃውሞቱ ኬፋሃ,"They asked only that we would remember the poor, which was certainly something I was willing to do.The Jewish-Gentile controversy" +ነገር ግን ኬፋ ወደ አን​ጾ​ኪያ በመጣ ጊዜ ፊት ለፊት ተቃ​ወ​ም​ሁት፤ ነቅ​ፈ​ውት ነበ​ርና።,ወአመ መጽአ ኬፋ አንጾኪያ ተቃወምክዎ ቅድመ ገጹ እስመ ግእዝዎ።,"But when Cephas came to Antioch, I opposed him to his face, because he was wrong." +ሰዎች ከያ​ዕ​ቆብ ዘንድ ከመ​ም​ጣ​ታ​ቸው በፊት፥ ከአ​ረ​ማ​ው​ያን ጋር ይበላ ነበ​ርና፥ በመጡ ጊዜ ግን ተለ​ያ​ቸው፤ ከአ​ይ​ሁድ ወገን የሆ​ኑ​ትን ፈር​ቶ​አ​ልና።,እስመ ዘእንበለ ይምጽኡ ዕደው እምኀበ ያዕቆብ በልዐ ምስለ አረሚ ወአመ መጽኡ ተግኅሦሙ እስመ ፈርሆሙ ለእለ እምአይሁድ።,"He had been eating with the Gentiles before certain people came from James. But when they came, he began to back out and separate himself, because he was afraid of the people who promoted circumcision." +ከአ​ይ​ሁድ ወገ​ንም ወደ​ዚህ ግብር የተ​መ​ለሱ ብዙ​ዎች ነበሩ፤ በር​ና​ባ​ስም እንኳ በግ​ብ​ዝ​ነ​ታ​ቸው ተባ​በረ።,ወበዝኁ እለ ገብኡ ኀበ ዝንቱ ግብር እምአይሁድ ወበርናባስኒ ኀብረ ምስሌሆሙ ወአድለወ ሎሙ።,And the rest of the Jews also joined him in this hypocrisy so that even Barnabas got carried away with them in their hypocrisy. +ነገር ግን ወደ እው​ነ​ተ​ኛው ወን​ጌል እግ​ራ​ቸ​ውን እን​ዳ​ላ​ቀኑ ባየሁ ጊዜ፥ በሰው ሁሉ ፊት ኬፋን እን​ዲህ አል​ሁት፥ “አንተ አይ​ሁ​ዳዊ ስት​ሆን በአ​ይ​ሁድ ሥር​ዐት ያይ​ደለ፥ በአ​ረ​ማ​ው​ያን ሥር​ዐት የም​ት​ኖር ከሆነ እን​ግ​ዲህ አይ​ሁድ እን​ዲ​ሆኑ አረ​ማ​ው​ያ​ንን ለምን ታስ​ገ​ድ​ዳ​ቸ​ዋ​ለህ?”,ወሶበ ርኢኩ ከመ ኢያርትዑ እግሮሙ ኀበ ጽድቀ ትምህርት እቤሎ ለኬፋ በቅድመ ኵሎሙ ሶበ አንተ እንዘ አይሁዳዊ አንተ በሕገ አረሚ ትነብር ወአኮ በሕገ አይሁድ እፎ እንከ ታጌብሮሙ ለአረሚ ይትየሀዱ።,"But when I saw that they weren’t acting consistently with the truth of the gospel, I said to Cephas in front of everyone, “If you, though you’re a Jew, live like a Gentile and not like a Jew, how can you require the Gentiles to live like Jews?”" +እኛ በት​ው​ል​ዳ​ችን አይ​ሁድ ነን፤ ኀጢ​አ​ተ​ኞች የሆኑ አሕ​ዛ​ብም አይ​ደ​ለ​ንም።,ወእንዘ ንሕነ እለ እምፍጥረትነ አይሁድ ወአኮ እምአሕዛብ ኃጥኣን።,We are born Jews—we’re not Gentile sinners. +ሰው በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በማ​መን እንጂ የኦ​ሪ​ትን ሥራ በመ​ሥ​ራት እን​ደ​ማ​ይ​ጸ​ድቅ እና​ው​ቃ​ለ​ንና፤ እኛም የኦ​ሪ​ትን ሥራ በመ​ሥ​ራት ሳይ​ሆን በእ​ርሱ በማ​መ​ና​ችን እን​ጸ​ድቅ ዘንድ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ አም​ነ​ናል፤ ሰው ሁሉ በኦ​ሪት ሥራ አይ​ጸ​ድ​ቅ​ምና።,እስመ ነአምር ከመ ኢይጸድቅ ሰብእ በገቢረ ሕገገ ኦሪት ዘእንበለ ዳእሙ በአሚን በኢየሱስ ክርስቶስ ወንሕነኒ አመነ በኢየሱስ ክርስቶስ ወበሃይማኖትነ ቦቱ ንጸድቅ ወአኮ በገቢረ ሕገገ ኦሪት እስመ በገቢረ ሕገገ ኦሪት ኢይጸድቅ ኵሉ ዘነፍስ።,"However, we know that a person isn’t made righteous by the works of the Law but rather through the faithfulness of Jesus Christ. We ourselves believed in Christ Jesus so that we could be made righteous by the faithfulness of Christ and not by the works of the Law—because no one will be made righteous by the works of the Law." +በክ​ር​ስ​ቶስ ልን​ጸ​ድቅ የም​ንሻ እኛ እንደ ኀጢ​አ​ተ​ኞች ከሆን እን​ግ​ዲህ ክር​ስ​ቶስ የኀ​ጢ​አት አገ​ል​ጋይ መሆኑ ነውን? አይ​ደ​ለም።,ወእመሰ እለ ንፈቅድ ንጽደቅ በክርስቶስ ኮነ ከመ ኃጥኣን ክርስቶስ እንከ ላእከ ኀጢአትኑ እንጋ ሐሰ።,"But if it is discovered that we ourselves are sinners while we are trying to be made righteous in Christ, then is Christ a servant of sin? Absolutely not!" +ያን ያፈ​ረ​ስ​ሁ​ትን መልሼ የማ​ንጽ ከሆነ ራሴን ሕግ አፍ​ራሽ አደ​ረ​ግሁ።,ወእመሰኬ ዝኰ ዘነሠትኩ ኪያሁ ክመ አሐንጽ ዐላዌ ረሰይኩ ርእስየ።,"If I rebuild the very things that I tore down, I show that I myself am breaking the Law." +እኔስ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕያው ሆኜ በሁ​ለ​ተ​ኛው ሕግ እኖር ዘንድ ከቀ​ደ​መው ሕግ ተለ​የሁ።,አንሰኬ እምሕግ ዘቀዳሚ ሞትኩ ከመ እሕየው በካልእ ሕግ ለእግዚአብሔር።,"I died to the Law through the Law, so that I could live for God." +ከክ​ር​ስ​ቶስ ጋርም ተሰ​ቀ​ልሁ፤ ሕ���​ወ​ቴም አለ​ቀች፤ ነገር ግን በክ​ር​ስ​ቶስ ሕይ​ወት አለሁ፤ ዛሬም በሥ​ጋዬ የም​ኖ​ረ​ውን ኑሮ የወ​ደ​ደ​ኝን ስለ እኔም ራሱን አሳ​ልፎ የሰ​ጠ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ልጅ በማ​መን እኖ​ራ​ለሁ።,ወተሰቀልኩ ምስለ ክርስቶስ ሕይወትየሰ ኀልቀት ወበሕይወተ ክርስቶስ ሀለውኩ ወዘኒ ዘአሐዩ ይእዜ በሥጋየ በአሚን በወልደ እግዚአብሔር አሐዩ ዘአፍቀረኒ ወመጠወ ርእሶ በእንቲኣየ።,"I have been crucified with Christ and I no longer live, but Christ lives in me. And the life that I now live in my body, I live by faith, indeed, by the faithfulness of God’s Son, who loved me and gave himself for me." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ጸጋ አል​ክ​ድም፤ የኦ​ሪ​ትን ሥራ በመ​ሥ​ራት የሚ​ጸ​ድቁ ከሆነ እን​ኪ​ያስ ክር​ስ​ቶስ በከ​ንቱ ሞተ።,ወኢይክሕድ ጸጋ እግዚአብሔር እመሰኬ በገቢረ ሕገገ ኦሪት ይጸድቁ ለከንቱኬ ሞተ ክርስቶስ።,"I don’t ignore the grace of God, because if we become righteous through the Law, then Christ died for no purpose." +እና​ንተ ሰነ​ፎች የገ​ላ​ትያ ሰዎች ሆይ፥ ለዐ​ይን በሚ​ታ​የው እው​ነት እን​ዳ​ታ​ምኑ ማን አታ​ለ​ላ​ችሁ? እር​ሱም እን​ዲ​ሰ​ቀል አስ​ቀ​ድሞ የተ​ጻ​ፈ​ለት ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ነው።,ኦ አብዳን ሰብአ ገላትያ መኑ አሕመመክሙ ከመ ኢትእመኑ በጽድቅ ዘያስተርኢ ለዐይን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአቅደመ ተጽሕፎ በእንቲኣሁ ከመሂ ይሰቀል።,You irrational Galatians! Who put a spell on you? Jesus Christ was put on display as crucified before your eyes! +በእ​ና​ንተ ዘንድ ይህን ብቻ ላውቅ እወ​ድ​ዳ​ለሁ፤ መን​ፈስ ቅዱ​ስን የተ​ቀ​በ​ላ​ችሁ የኦ​ሪ​ትን ሥራ በመ​ሥ​ራት ነውን? ወይስ ሃይ​ማ​ኖ​ትን በመ​ስ​ማት?,ዘንተ ዳእሙ እፈቅድ አእምር በኀቤክሙ በገቢረ ሕገገ ኦሪትኑ ዘነሣእክሙ መንፈሰ ቅዱሰ አው በሰሚዐ ሃይማኖት።,I just want to know this from you: Did you receive the Spirit by doing the works of the Law or by believing what you heard? +እን​ዲ​ህን ሰነ​ፎች ናች​ሁን? የመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስን ሥራ ከጀ​መ​ራ​ችሁ በኋላ የሥ​ጋን ሕግ ልት​ሠሩ ትመ​ለ​ሳ​ላ​ች​ሁን?,ከመዝኑ አብዳን አንትሙ እምድኅረ ዘመንፈስ ቅዱስ ወጠንክሙ ወገባእክሙ ይእዜ ሕገ ዘሥጋ ወደም ትግበሩ።,"Are you so irrational? After you started with the Spirit, are you now finishing up with your own human effort?" +ይህን ያህል መከራ ተቀ​ብ​ላ​ችሁ፥ ለከ​ንቱ አደ​ረ​ጋ​ች​ሁት።,ወመጠነዝ ሐሚመክሙ ለከንቱ ረሰይክሙ።,Did you experience so much for nothing? I wonder if it really was for nothing. +እርሱ መን​ፈስ ቅዱ​ስን የሚ​ሰ​ጣ​ችሁ፥ ኀይ​ል​ንም የሚ​ያ​ደ​ር​ግ​ላ​ችሁ የኦ​ሪ​ትን ሥራ በመ​ሥ​ራት ነውን? ወይስ ሃይ​ማ​ኖ​ትን በመ​ስ​ማት ነው?ስለ አብ​ር​ሃም እም​ነ​ትና ተስ​ፋው,ውእቱ ዘይሁበክሙ መንፈሰ ወይገብር ለክሙ ኀይለ በገቢረ ሕገገ ኦሪትኑ አው በሰሚዐ ሃይማኖት።በእንተ እምነተ አብርሃም ወተስፋሁ,So does the one providing you with the Spirit and working miracles among you do this by you doing the works of the Law or by you believing what you heard?Abraham: an example of righteousness +አብ​ር​ሃም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ አመነ፥ ጽድ​ቅም ሆኖ እንደ ተቈ​ጠ​ረ​ለት፥,በከመ አብርሃም አምነ በእግዚአብሔር ወኮኖ ጽድቀ።,"Understand that in the same way that Abraham “believed God and it was credited to him as righteousness,”" +እን​ግ​ዲህ ያመ​ኑት የአ​ብ​ር​ሃም ልጆች እንደ ሆኑ ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ተአምሩ እንከ ከመ እለ አምኑ ውሉደ አብርሃም እሙንቱ።,those who believe are the children of Abraham. +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አሕ​ዛ​ብን በእ​ም​ነት እን​ደ​ሚ​ያ​ጸ​ድ​ቃ​ቸው መጽ​ሐፍ አስ​ቀ​ድሞ ገል​ጦ​አ​ልና፤ አሕ​ዛ​ብም ሁሉ በእ​ርሱ እን​ዲ​ባ​ረኩ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አስ​ቀ​ድሞ ለአ​ብ​ር​ሃም ተስፋ ሰጠው።,እስመ አቅደመ አእምሮ መጽሐፍ ከመ በአሚን ያጸድቆሙ እግዚአብሔር ለአሕዛብ ናሁ አቅደመ አሰፍዎቶ እግዚአብሔር ለአብርሃም ከመ ቦቱ ይትባረኩ ኵሎሙ አሕዛብ።,"But when it saw ahead of time that God would make the Gentiles righteous on the basis of faith, scripture preached the gospel in advance to Abraham: “All the Gentiles will be blessed in you”." +አሁ​ንም የሚ​ያ​ምኑ ከአ​መ​ነው ከአ​ብ​ር​ሃም ጋር ይባ​ረ​ካሉ።,ወይእዜሰኬ እለ የአምኑ ይትባረኩ ምስለ አብርሃም ምእመን።,"Therefore, those who believe are blessed together with Abraham who believed." +በኦ​ሪት ሕግ ያሉ ሁሉ በእ​ር​ግ​ማን ውስጥ ይኖ​ራሉ፤ መጽ​ሐፍ እን​ዲህ ብሎ​አ​ልና፥ “በዚህ በኦ​ሪት መጽ​ሐፍ ውስጥ የተ​ጻ​ፈ​ውን ሁሉ የማ​ይ​ፈ​ጽ​ምና የማ​ይ​ጠ​ብቅ ርጉም ይሁን።”,ወኵሎሙ እለ ውስተ ሕገ ኦሪት ሀለዉ ውስተ መርገም ይነብሩ እስመ ከመዝ ይቤ መጽሐፍ «ርጉመ ለይኩን ኵሉ ዘጽሑፍ ውስተ ዝንቱ መጽሐፈ ኦሪት ዘኢይፌጽም ገቢሮቶ።»,"All those who rely on the works of the Law are under a curse, because it is written, “Everyone is cursed who does not keep on doing all the things that have been written in the Law scroll”." +የኦ​ሪ​ትን ሥራ በመ​ሥ​ራ​ትስ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ እን​ደ​ማ​ይ​ጸ​ድቁ ይታ​ወ​ቃል፤ “ጻድቅ ግን በእ​ም​ነት ይድ​ናል” ተብሎ ተጽ​ፎ​አል።,ወእምከመሰ ኢይጸድቁ በገቢረ ሕገገ ኦሪት በኀበ እግዚአብሔር ይትዐወቅ ከመ በአሚን ይጸድቁ «ወጻድቅኒ በአሚን የሐዩ» በከመ ጽሑፍ።,"But since no one is made righteous by the Law as far as God is concerned, it is clear that “the righteous one will live on the basis of faith”." +ኦሪ​ትስ ሠርቶ የፈ​ጸመ ይኖ​ር​በ​ታል እንጂ በእ​ም​ነት የሚ​ያ​ጸ​ድቅ አይ​ደ​ለም።,ኦሪትሰ ኢኮነ በአሚን ዘያጸድቅ ዳእሙ ዘፈጸመ ገቢሮቶ የሐዩ ቦቱ።,"The Law isn’t based on faith; rather, “the one doing these things will live by them”." +እኛ​ንስ ክር​ስ​ቶስ ስለ እኛ የኦ​ሪ​ትን መር​ገም በመ​ሸ​ከሙ ከኦ​ሪት መር​ገም ዋጅ​ቶ​ናል፤ መጽ​ሐፍ እን​ዲህ ብሎ​አ​ልና፥ “በእ​ን​ጨት ላይ የተ​ሰ​ቀለ ሁሉ ርጉም ነው።”,ወለነሰ ተሣየጠነ ክርስቶስ እመርገማ ለኦሪት በዘወድአ በእንቲኣነ ወጾረ መርገማ እስመ ከመዝ ይቤ መጽሐፍ «ርጉም ውእቱ ኵሉ ዘስቁል ዲበ ዕፅ።»,"Christ redeemed us from the curse of the Law by becoming a curse for us—because it is written, “Everyone who is hung on a tree is cursed”." +እኛ በክ​ር​ስ​ቶስ አም​ነን የመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስን ተስፋ እን​ድ​ና​ገኝ የአ​ብ​ር​ሃም በረ​ከት በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ወደ አሕ​ዛብ ይመ​ለስ ዘንድ።ስለ ኦሪ​ትና ስለ ተስ​ፋው,ከመ ይግባእ በረከተ አብርሃም ላዕለ አሕዛብ በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ ወንርከብ ተስፋሁ ለመንፈስ ቅዱስ በአሚን በክርስቶስ።በእንተ ኪዳን ወተስፋ ኦሪት,"He redeemed us so that the blessing of Abraham would come to the Gentiles through Christ Jesus, and that we would receive the promise of the Spirit through faith." +ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ እንደ ሰው ልማድ እን​ና​ገ​ራ​ለን፤ ሰውም እን​ኳን የጸ​ና​ውን ኪዳን አይ​ን​ቅም አይ​ጨ​ም​ር​በ​ት​ምም።,ሕገ ሰብእ ንብል ሰብእ ጥቀ ኢየአቢ ወኢይትከሐድ ኪዳነ ዘጽኑዕ።,"Brothers and sisters, I’ll use an example from human experience. No one ignores or makes additions to a validated will." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ብ​ር​ሃም፥ “ለአ​ን​ተና ለዘ​ርህ” ብሎ ተስፋ ሰጠው፤ ለብ​ዙ​ዎች እን​ደ​ሚ​ና​ገር አድ​ርጎ ለአ​ን​ተና ለዘ​ሮ​ችህ አላ​ለ​ውም፤ ለአ​ንድ እን​ደ​ሚ​ና​ገር አድ​ርጎ፥ “ለዘ​ርህ” አለው እንጂ ይኸ​ውም ክር​ስ​ቶስ ነው።,ወለአብርሃምኒ አሰፈዎ እግዚአብሔር ወይቤሎ ለከ ወለዘርዕከ ወኢይቤሎ ለከ ወለአዝርዕቲከ ከመ ዘለብዙኃን ዘእንበለ ከመ ዘለአሐዱ ለዘርዕከ ዘውእቱ ክ��ስቶስ።,"The promises were made to Abraham and to his descendant. It doesn’t say, “and to the descendants,” as if referring to many rather than just one. It says, “and to your descendant,” who is Christ." +እን​ግ​ዲህ እን​ዲህ እላ​ለሁ፦ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ሰጠ ይህ ኪዳን ጽኑዕ ነው፤ ከዚ​ህም በኋላ በአ​ራት መቶ ሠላሳ ዓመት ኦሪት መጣች፤ ነገር ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሰ​ጠ​ውን ተስፋ ልት​ከ​ለ​ክል አይ​ደ​ለም።,እብል እንከ ዝንቱ ኪዳን ጽኑዕ ዘእምኀበ እግዚአብሔር ወእምድኅሬሁ በአርባዕቱ ምእት ወሠላሳ ክረምት መጽአት ኦሪት ወአኮሰ ከመ ትክላእ ዘአሰፈዎ እግዚአብሔር።,"I’m saying this: the Law, which came four hundred thirty years later, doesn’t invalidate the agreement that was previously validated by God so that it cancels the promise." +መው​ረስ የኦ​ሪ​ትን ሕግ በመ​ሥ​ራት ከሆነ እን​ግ​ዲህ በሰ​ጠው ተስፋ አይ​ደ​ለማ፤ እነሆ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አስ​ቀ​ድሞ ለአ​ብ​ር​ሃም ተስ​ፋ​ውን ሰጠው።,ወእመሰኬ በገቢረ ሕገገ ኦሪት ይወርሱ ኢኮነኬ በዘአሰፈዎ ናሁ አቅደመ አሰፍዎቶ እግዚአብሔር ለአብርሃም።,"If the inheritance were based upon the Law, it would no longer be from the promise. But God has given it graciously to Abraham through a promise.The Law’s origin and purpose" +ታዲያ ኦሪት ለምን ተሠ​ራች? ኦሪ​ትስ ኀጢ​አ​ትን ታበ​ዛት ዘንድ፥ ተስፋ ያደ​ረ​ገ​ለት ያ ዘር እስ​ኪ​መጣ ድረስ፥ በመ​ላ​እ​ክት በኩል በመ​ካ​ከ​ለ​ኛው እጅ ወረ​ደች።,ለምንት እንከ መጽአት ኦሪት ከመ ታብዝኃ ለኀጢአት እስከ አመ ይበጽሕ ዝኩ ዘርዕ ዘሎቱ አሰፈወ ወወረደት ሥርዐት ምስለ መላእክት በእደ ኅሩይ።,"So why was the Law given? It was added because of offenses, until the descendant would come to whom the promise had been made. It was put in place through angels by the hand of a mediator." +መካ​ከ​ለ​ኛው ግን ማንም አይ​ደ​ለም፤ አንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው እንጂ።,ወኅሩይሰ ኢኮነ አሐዱሂ ዘእንበለ አሐዱ እግዚአብሔር ውእቱ።,Now the mediator does not take one side; but God is one. +እን​ግ​ዲህ ኦሪት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሰ​ጠ​ውን ተስፋ ልት​ከ​ለ​ክል መጣ​ችን? አይ​ደ​ለም፤ ማዳን የሚ​ቻ​ለው ሕግ ተሠ​ርቶ ቢሆ​ንማ፥ በእ​ው​ነት በዚያ ሕግ ጽድቅ በተ​ገኘ ነበር።,ኦሪት እንከ ትክላእኑ ዘአሰፈወ እግዚአብሔር መጽአት ሐሰ ሶበሁ ተውህበ ሕግ ዘይክል አሕይዎ በውእቱ ሕግ እምኮነ ጽድቅ።,"So, is the Law against the promises of God? Absolutely not! If a Law had been given that was able to give life, then righteousness would in fact have come from the Law." +ነገር ግን ተስፋ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በማ​መን ይሆን ዘንድ፥ ያመ​ኑ​ትም ያገ​ኙት ዘንድ፥ መጽ​ሐፍ ሁሉን በኀ​ጢ​አት ዘግ​ቶ​ታል።ስለ ሃይ​ማ​ኖት መም​ጣት,ወባሕቱ ዘግሖ መጽሐፍ ለኵሉ ውስተ ኀጢአት ከመ ይኩን ተስፋ በአሚን በኢየሱስ ክርስቶስ ወይርከብዎ እለ የአምኑ።በእንተ ምጽአተ አሚን,"But scripture locked up all things under sin, so that the promise based on the faithfulness of Jesus Christ might be given to those who have faith." +እም​ነት ሳይ​መጣ ኦሪት ጠበ​ቀ​ችን፤ ወደ​ሚ​መ​ጣ​ውም እም​ነት መራ​ችን።,ወዘእንበለ ይብጻሕ አሚን ዐቀበተነ ኦሪት ወመርሐተነ ውስተ አሚን ዘይመጽእ።,"Before faith came, we were guarded under the Law, locked up until faith that was coming would be revealed," +እን​ግ​ዲህ ኦሪት በእ​ርሱ በማ​መን እን​ጸ​ድቅ ዘንድ ወደ ክር​ስ​ቶስ መሪ ሆነ​ችን።,ኦሪት እንከ መርሐ ኮነተነ ለኀበ ክርስቶስ ከመ ንጽደቅ በአሚን ቦቱ።,so that the Law became our custodian until Christ so that we might be made righteous by faith.God’s children are heirs in Christ +እን​ግ​ዲህ እም​ነት ከመ​ጣች መሪ አን​ሻም።,ወሶበ መጽአት እንከ አሚን ኢንፈቅድ እንከ መርሐ።,"But now that faith has come, we are no longer under a custodian." +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በማ​መን ሁላ​ችን የእ​ግ​ዚ���አ​ብ​ሔር ልጆች ሆነ​ና​ልና።,እስመ ኵልነ ውሉደ እግዚአብሔር ንሕነ በአሚን በኢየሱስ ክርስቶስ።,You are all God’s children through faith in Christ Jesus. +በክ​ር​ስ​ቶስ የተ​ጠ​መ​ቃ​ችሁ እና​ን​ተማ ክር​ስ​ቶ​ስን ለብ​ሳ​ች​ኋል።,ወአንትሙሰ እለ ተጠመቅሙ በክርስቶስ ክርስቶስሃ ለበስክሙ።,All of you who were baptized into Christ have clothed yourselves with Christ. +በዚ​ህም አይ​ሁ​ዳዊ፥ ወይም አረ​ማዊ የለም፤ ገዢ፥ ወይም ተገዢ የለም፤ ወንድ፥ ወይም ሴት የለም፤ ሁላ​ችሁ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ አንድ ናች​ሁና።,አልቦ በዝንቱ አይሁዳዊ ወአልቦ አረማዊ አልቦ ነባሪ ወአልቦ አግዓዚ አልቦ ተባዕት ወአልቦ አንስት ዳእሙ ኵልክሙ አሐዱ በኢየሱስ ክርስቶስ።,"There is neither Jew nor Greek; there is neither slave nor free; nor is there male and female, for you are all one in Christ Jesus." +ለኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ከሆ​ና​ች​ሁም እን​ግ​ዲህ ተስ​ፋ​ውን የም​ት​ወ​ርሱ የአ​ብ​ር​ሃም ዘር እና​ንተ ናችሁ።,ወእምከመ ኮንክሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ አንትሙኬ እንከ ዘርዐ አብርሃም ወራስያነ ተስፋ።,"Now if you belong to Christ, then indeed you are Abraham’s descendants, heirs according to the promise." +ነገር ግን እላ​ለሁ፤ ወራሹ ሕፃን ሳለ ለሁሉ ጌታ ሲሆን ከአ​ገ​ል​ጋይ የሚ​ለይ አይ​ደ​ለም።,ወባሕቱ እብል አምጣነሰ ሕፃን ውእቱ ወራሲ አልቦ ዘይኄይስ እምነባሪ እንዘ እግዚእ ውእቱ ለኵሉ።,"I’m saying that as long as the heirs are minors, they are no different from slaves, though they really are the owners of everything." +ነገር ግን አባቱ እስከ ቀጠ​ረ​ለት ዕድሜ ድረስ በአ​ያት ወይም በሞ​ግ​ዚት እጅ ይጠ​በ​ቃል።,ወባሕቱ ላዕለ እምሔው ወላዕለ መገብት ይትዐቀብ እስከ ይበጽሕ ዕድሜ ዘዐደሞ አቡሁ።,"However, they are placed under trustees and guardians until the date set by the parents." +እን​ዲሁ እኛም ሕፃ​ናት በነ​በ​ርን ጊዜ፥ ለዚህ ዓለም ስሕ​ተት ተገ​ዝ​ተን ነበር።,ከማሁ ንሕነኒ አመ ሕፃናት ንሕነ ተቀነይነ ለስሒተ ዝንቱ ዓለም።,"In the same way, when we were minors, we were also enslaved by this world’s system." +ነገር ግን ቀጠ​ሮው በደ​ረሰ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጁን ላከ፤ ከሴ​ትም ተወ​ለደ፤ የኦ​ሪ​ት​ንም ሕግ ፈጸመ።,ወአመ በጽሐ ዕድሜሁ ፈነወ እግዚአብሔር ወልዶ ወተወልደ እምብእሲት ወገብረ በሕገ ኦሪት።,"But when the fulfillment of the time came, God sent his Son, born through a woman, and born under the Law." +እኛ የል​ጅ​ነ​ትን ክብር እን​ድ​ና​ገኝ በኦ​ሪት የነ​በ​ሩ​ትን ይዋጅ ዘንድ።,ከመ ይሣየጦሙ ለእለ ውስተ ኦሪት ከመ ንርከብ ትርሲተ ውሉድ።,This was so he could redeem those under the Law so that we could be adopted. +ልጆች እንደ መሆ​ና​ችሁ መጠን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አባ አባቴ ብላ​ችሁ የም​ት​ጠ​ሩ​ትን የል​ጁን መን​ፈስ በል​ባ​ችሁ አሳ​ደረ።,ወከመሰ ውሉድ አንትሙ ናሁ ፈነወ እግዚአብሔር መንፈሰ ወልዱ ውስተ ልብክሙ ውእቱ ዘትጼውዑ ወትብሉ አባ ወአቡየ።,"Because you are sons and daughters, God sent the Spirit of his Son into our hearts, crying, “Abba, Father!”" +እን​ኪ​ያስ እና​ንተ ልጆች ናችሁ እንጂ ባሮች አይ​ደ​ላ​ች​ሁም፤ ልጆች ከሆ​ና​ች​ሁም በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወራ​ሾች ናችሁ።,እንከሰኬ ውሉድ አንትሙ ወኢኮንክሙ አግብርተ ወእመሰኬ ውሉድ አንትሙ ወራስያኒሁኬ ለእግዚአብሔር አንትሙ በኢየሱስ ክርስቶስ።በእንተ ርኂቅ እምአማልክት,"Therefore, you are no longer a slave but a son or daughter, and if you are his child, then you are also an heir through God." +ነገር ግን ቀድሞ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ባለ​ማ​ወ​ቃ​ችሁ፥ በባ​ሕ​ር​ያ​ቸው አማ​ል​ክት ላል​ሆኑ ተገ​ዝ​ታ​ችሁ ነበር።,ወባሕቱ ትካትሰ በኢያምሮትክሙ ተቀነይክሙ ለእለ ኢኮኑ አማልክተ።,"At the time, when you didn’t know God, you were enslaved by things that aren’t gods by nature." +ዛሬ ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ዐወ​ቃ​ች​ሁት፤ ይል​ቁ​ንም እርሱ ዐወ​ቃ​ችሁ፤ እንደ ገና ደግሞ ወደ​ዚያ ወደ ደካ​ማው፥ ወደ ድሀው ወደ​ዚህ ዓለም ጣዖት ተመ​ል​ሳ​ችሁ፥ ትገ​ዙ​ላ​ቸው ዘንድ እን​ዴት ፈጠ​ራን ትሻ​ላ​ችሁ?,ወይእዜሰ አእመርክምዎ ለእግዚአብሔር ወፈድፋደ ውእቱ አእመረክሙ እፎ ካዕበ ኀበ ዝኩ ድኩም ወጽኑስ ጣዖተ ዝ ዓለም ትፈቅዱ ፈጠራ ትትቀነዩ ሎሙ።,"But now, after knowing God , how can you turn back again to the weak and worthless world system? Do you want to be slaves to it again?" +ዕለ​ት​ንና ወርን፥ ጊዜ​ንና ዓመ​ታ​ትን ትጠ​ብ​ቃ​ላ​ችሁ።,ወትትዐቀቡ ዕለተ ወወርኀ ወጊዜ ወዓመታተ።,You observe religious days and months and seasons and years. +ስለ እና​ንተ በከ​ንቱ ደክሜ እንደ ሆነ ብዬ እፈ​ራ​ች​ኋ​ለሁ።,እፈርሀክሙ እንዳዒ ለእመ ለከንቱ ጻመውኩ በእንቲኣክሙ ኩኑ ከማየ እስመ አነሂ ከማክሙ ኮንኩ።በእንተ አብፅዖተ ውሉድ,I’m afraid for you! Perhaps my hard work for you has been for nothing. +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ እኔ ደግሞ እንደ እና​ንተ ሁኛ​ለሁ፤ እንደ እኔ ሁኑ ብዬ እማ​ል​ዳ​ች​ኋ​ለሁ፤ አን​ዳች አል​በ​ደ​ላ​ች​ሁ​ኝ​ምና።,አኀዊነ አስተበቍዐክሙ እስመ ኢገፋዕክሙኒ።,"I beg you to be like me, brothers and sisters, because I have become like you! You haven’t wronged me." +መጀ​መ​ሪያ ወን​ጌ​ልን በሰ​በ​ክ​ሁ​ላ​ችሁ ጊዜ፥ ከሥጋ ድካም የተ​ነሣ እንደ ነበር ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ተአምሩ ከመ በአምጣነ ድካመ ኀይልየ መሀርኩክሙ ቀዲሙ።,You know that I first preached the gospel to you because of an illness. +መከራ እቀ​በል በነ​በ​ረ​በት ጊዜ አል​ሰ​ለ​ቻ​ች​ሁ​ኝም፤ እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ፥ እንደ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ተቀ​በ​ላ​ች​ሁኝ እንጂ በሰ​ው​ነቴ አል​ና​ቃ​ች​ሁ​ኝም።,ወእንዘሂ አሐምም ኢተቈጣዕክሙኒ ወኢመነንክሙኒ በሥጋየ ወተወከፍክሙኒ ከመ መልአከ እግዚአብሔር ወከመ ክርስቶስ ኢየሱስ።,"Though my poor health burdened you, you didn’t look down on me or reject me, but you welcomed me as if I were an angel from God, or as if I were Christ Jesus!" +አሁ​ንስ ደስ ማሰ​ኘ​ታ​ችሁ ወዴት አለ? ቢቻ​ላ​ች​ሁስ ዐይ​ና​ች​ሁ​ንም እንኳ ቢሆን አው​ጥ​ታ​ችሁ ትሰ​ጡኝ እንደ ነበረ፥ እኔ ምስ​ክ​ራ​ችሁ ነኝ።,አይቴኑ አብፅዖትክሙ ይእዜ አነ ሰማዕትክሙ ከመ ሶበ ይትከሀለክሙ አዕይንቲክሙ መሊሐክሙ እምወሀብክሙኒ።,"Where then is the great attitude that you had? I swear that, if possible, you would have dug out your eyes and given them to me." +እው​ነ​ቱን ስለ ነገ​ር​ኋ​ችሁ ባላ​ጋራ ሆን​ኋ​ች​ሁን?,ጸላኤኑ ኮንኩክሙ ሶበ መሀርኩክሙ ጽድቀ።,"So then, have I become your enemy by telling you the truth?" +እነ​ዚ​ያማ ይቀ​ኑ​ባ​ች​ኋል፤ ነገር ግን በእ​ነ​ርሱ ላይ እን​ድ​ት​ቀኑ ሊዘ​ጉ​አ​ችሁ ይወ​ዳሉ እንጂ ለመ​ል​ካም አይ​ደ​ለም።,ወእሉሰ ይቀንኡ ላዕሌክሙ ወአኮ ለሠናይ ዳእሙ ይዝግሑክሙ ይፈቅዱ ከመ ትቅንኡ ላዕሌሆሙ።,"They are so concerned about you, though not with good intentions. Rather, they want to shut you out so that you would run after them." +መቅ​ና​ትስ ዘወ​ትር ለመ​ል​ካም ሥራ ልት​ቀኑ ይገ​ባል፤ ነገር ግን እኔ ከእ​ና​ንተ ዘንድ ባለ​ሁ​በት ጊዜ ብቻ አይ​ደ​ለም።,ሠናይኬ ከመ ትቅንኡ ለገቢረ ሠናይ ኵሎ ጊዜ ወአኮ ዳእሙ በሀልዎ ዚኣየ ኀቤክሙ።,"However, it’s always good to have people concerned about you with good intentions, and not just when I’m there with you." +ልጆች፥ እንደ ገና የም​ጨ​ነ​ቅ​ላ​ችሁ ክር​ስ​ቶስ በል​ባ​ችሁ እስ​ኪ​ሣ​ል​ባ​ችሁ ድረስ ነው።,ደቂቅየ እለ ዳግመ አሐምም ብክሙ እስከ አመ ያስተርኢ ክርስቶስ ውስተ ልብክሙ።,"My little children, I’m going through labor pains again until Christ is formed in you." +��ሌን ለውጬ አሁን በእ​ና​ንተ ዘንድ ልገኝ እሻ​ለሁ፤ ስለ እና​ንተ የም​ና​ገ​ረ​ውን አጣ​ለ​ሁና።,ወእፈቅድ አሀሉ ኀቤክሙ ይእዜ ወእዌልጥ ቃልየ እስመ አኀጥእ ዘእብል በእንቲኣክሙ።,"But I wish I could be with you now and change how I sound, because I’m at a loss about you.Slave versus free" +በኦ​ሪት ሕግ እን​ኑር ትላ​ላ​ች​ሁን? ኦሪ​ትን አት​ሰ​ሙ​አ​ት​ምን?,ትብሉኑ በሕገ ኦሪት ነሀሉ ወኢትሰምዕዋኑ ለኦሪት።,Tell me—those of you who want to be under the Law—don’t you listen to the Law? +አብ​ር​ሃም ሁለት ልጆ​ችን አን​ዱን ከባ​ሪ​ያ​ዪቱ፥ አን​ዱ​ንም ከእ​መ​ቤ​ቲቱ እንደ ወለደ ተጽ​ፎ​አ​ልና።,እስመ ጽሑፍ ውስቴታ ከመ አብርሃም ክልኤተ ደቂቀ ወለደ አሐደ እምዕቅብቱ ወአሐደ እምአግዓዚት።,"It’s written that Abraham had two sons, one by the slave woman and one by the free woman." +ነገር ግን ከባ​ሪ​ያ​ዪቱ የተ​ወ​ለ​ደው ልደቱ ልዩ ነው፤ በሰው ልማድ ተወ​ለደ፤ ከእ​መ​ቤ​ቲቱ የተ​ወ​ለ​ደው ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሰ​ጠው ተስፋ ተወ​ለደ።,ወባሕቱ ካልእ ልደቱ ለዘእምዕቅብቱ ሕገ ሰብእ ተወልደ ወዘሰ እምአግዓዚት በዘአሰፈዎ።,"The son by the slave woman was conceived the normal way, but the son by the free woman was conceived through a promise." +ይህም የሁ​ለቱ ሥር​ዐት ምሳሌ ነው፤ አን​ዲቱ ከደ​ብረ ሲና ለባ​ር​ነት ትወ​ል​ዳ​ለች፤ እር​ስ​ዋም አጋር ናት።,ወዝ ውእቱ አምሳለ ክልኤቱ ሥርዓት ወአሐቲሰ እምደብረ ሲና ተወልደት ለቅኔ ወይእቲሰ አጋር።,"These things are an allegory: the women are two covenants. One is from Mount Sinai, which gives birth to slave children; this is Hagar." +አጋ​ርም በዐ​ረብ ሀገር ያለች ደብረ ሲና ናት፤ ከዛ​ሬ​ዪቱ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ጋር ትነ​ጻ​ጸ​ራ​ለች፤ ከል​ጆ​ችዋ ጋርም ትገ​ዛ​ለች።,ወሲናሰ ደብር ውእቱ በብሔረ ዐረብ ወትትናጸር ምስለ ኢየሩሳሌም እንተ በታሕቱ ምድራዊት ወትትቀነይ ምስለ ደቂቃ።,"Hagar is Mount Sinai in Arabia, and she corresponds to the present-day Jerusalem, because the city is in slavery with her children." +የላ​ይ​ኛ​ዪቱ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ግን በነ​ፃ​ነት የም​ት​ኖር ናት፤ እር​ስ​ዋም እና​ታ​ችን ናት።,ወኢየሩሳሌምሰ እንተ ላዕሉ አግዓዚት ይእቲ ወይእቲ እምነ።,"But the Jerusalem that is above is free, and she is our mother." +“የማ​ት​ወ​ልድ መካን ደስ ይላ​ታል፤ ምጥ የማ​ታ​ው​ቀ​ውም ደስ ብሎ​አት እልል ትላ​ለች፤ ባል ካላት ይልቅ የፈ​ቲቱ ልጆች ብዙ​ዎች ናቸ​ውና” ተብሎ ተጽ​ፎ​አል።,ጽሑፍ «ትትፌሣሕ መካን እንተ ኢትወልድ ወትትሐሠይ ወትኬልሕ እንተ ኢተአምር ማሕምመ እስመ ብዙኅ ውሉዳ ለመዓስብ እምእንተ ባቲ ምት።»,"It’s written:“Rejoice, barren woman, you who have not given birth”.“Break out with a shout, you who have not suffered labor pains; ”“because the woman who has been deserted will have many more children ”“than the woman who has a husband”." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ እኛስ እንደ ይስ​ሐቅ የተ​ስፋ ልጆች ነን።,ወንሕነሰ አኀዊነ ውሉደ ተስፋ አምሳለ ይስሐቅ።,"Brothers and sisters, you are children of the promise like Isaac." +ነገር ግን በሥጋ ልማድ የተ​ወ​ለ​ደው በመ​ን​ፈ​ሳዊ ግብር የተ​ወ​ለ​ደ​ውን በዚያ ጊዜ እን​ዳ​ሳ​ደ​ደው ዛሬም እን​ዲሁ ነው።,ወበከመ ዘበሕገ ሥጋ ተወልደ ሰደዶ ለዘበመንፈስ ተወልደ ከማሁ ይእዜኒ።,"But just as it was then, so it is now also: the one who was conceived the normal way harassed the one who was conceived by the Spirit." +ነገር ግን መጽ​ሐፍ ምን ይላል? “የባ​ሪ​ያ​ዪቱ ልጅ ከእ​መ​ቤ​ቲቱ ልጅ ጋር አይ​ወ​ር​ስ​ምና ባሪ​ያ​ዪ​ቱን ከል​ጅዋ ጋር አስ​ወ​ጥ​ተህ ስደ​ዳት”,ወባሕቱ ምንተ ይቤ መጽሐፍ «ስድዳ ለአመት ምስለ ወልዳ እስመ ኢይወርስ ወልደ አመት ምስለ ወልደ አግዓዚት።»,"But what does the scripture say? “Throw out the slave woman and her son, because the slave woman’s son won’t share the inheritance with the free woman’s son”." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ አሁ​ንም እኛ የእ​መ​ቤ​ቲቱ ነን እንጂ የባ​ሪ​ያ​ዪቱ ልጆች አይ​ደ​ለ​ንም፤ ክር​ስ​ቶስ ነጻ አው​ጥ​ቶ​ና​ልና።,ወንሕነሰ ይእዜ አኀዊነ ኢኮነ ውሉደ አመት ዘእንበለ ዘአግዓዚት እስመ ክርስቶስ አግዐዘነ።,"Therefore, brothers and sisters, we aren’t the slave woman’s children, but we are the free woman’s children." +እን​ግ​ዲህ ጸን​ታ​ችሁ ቁሙ፤ እንደ ገናም በባ​ር​ነት ቀን​በር አት​ኑሩ።,ቁሙ እንከ ወኢትሑሩ ዳግመ ውስተ አርዑተ ቅኔ።,"Christ has set us free for freedom. Therefore, stand firm and don’t submit to the bondage of slavery again." +እነሆ፥ እኔ ጳው​ሎስ እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ “ብት​ገ​ዘ​ሩም በክ​ር​ስ​ቶስ ዘንድ ምንም አይ​ጠ​ቅ​ማ​ች​ሁም።”,ናሁ አነ ጳውሎስ እብለክሙ እምከመ ትትገዘሩ በኀበ ክርስቶስ ኢይበቍዐክሙ ምንተኒ።,"Look, I, Paul, am telling you that if you have yourselves circumcised, having Christ won’t help you." +ደግ​ሞም ለተ​ገ​ዘረ ሰው ሁሉ የኦ​ሪ​ትን ሕግ መፈ​ጸም እን​ደ​ሚ​ገ​ባው እመ​ሰ​ክ​ራ​ለሁ።,ወካዕበ አሰምዕ ለኵሉ ብእሲ ግዙር ከመ ይደልዎ ይግበር ኵሎ ሕገ ኦሪት።,Again I swear to every man who has himself circumcised that he is required to do the whole Law. +በኦ​ሪት ልት​ጸ​ድቁ የም​ት​ፈ​ልጉ እና​ንተ ከክ​ር​ስ​ቶስ ተለ​ይ​ታ​ችሁ ከጸ​ጋዉ ወድ​ቃ​ች​ኋል።,ተስዕርክሙ እምክርስቶስ እለ በኦሪት ተኀሥሡ ትጽደቁ ወወደቅሙ እምጸጋሁ።,You people who are trying to be made righteous by the Law have been estranged from Christ. You have fallen away from grace! +እኛ ግን በመ​ን​ፈስ ቅዱስ፥ በእ​ም​ነ​ትም ልን​ጸ​ድቅ ተስፋ እና​ደ​ር​ጋ​ለን።,ወንሕነሰ በመንፈስ ቅዱስ ወበአሚን ንሴፎ ንጽደቅ።,We eagerly wait for the hope of righteousness through the Spirit by faith. +በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ዘንድ በፍ​ቅር የም​ት​ሠራ እም​ነት እንጂ መገ​ዘር አይ​ጠ​ቅ​ም​ምና፤ አለ​መ​ገ​ዘ​ርም ግዳጅ አይ​ፈ​ጽ​ም​ምና።,እስመ በኀበ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ተገዝሮሂ ኢይበቍዕ ወኢተገዝሮሂ ኢያሰልጥ ዘእንበለ ዳእሙ በአሚን ወበተፋቅሮ።በእንተ ትዕይርተ መስቀሉ ለክርስቶስ,"Being circumcised or not being circumcised doesn’t matter in Christ Jesus, but faith working through love does matter." +ቀድ​ሞስ በመ​ል​ካም ተፋ​ጥ​ና​ችሁ ነበር፤ በእ​ው​ነት እን​ዳ​ታ​ምኑ ማን አሰ​ና​ከ​ላ​ችሁ?,ትካትሰ ሠናየ ሮጽክሙ።,You were running well—who stopped you from obeying the truth? +ይህ መፋ​ጠ​ና​ችሁ ከሚ​ጠ​ራ​ችሁ አይ​ደ​ለ​ምና።,መኑ አዕቀፈክሙ ከመ ኢትእመኑ በጽድቅ እስመ ዝ ሩፀትክሙ ኢኮነ ኀበ ውእቱ ዘጸውዐክሙ።,This line of reasoning doesn’t come from the one who calls you. +ጥቂት እርሾ ብዙ​ውን ዱቄት መጻጻ ያደ​ር​ገው የለ​ምን?,አኮኑ ኅዳጥ ብሑእ ብዙኀ ሐሪጸ ያብሕእ።,A little yeast works through the whole lump of dough. +እኔ ሌላ እን​ዳ​ታ​ስቡ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ አም​ኛ​ችሁ ነበር፤ የሚ​ያ​ው​ካ​ችሁ ግን የሆ​ነው ቢሆን ፍዳ​ውን ይሸ​ከ​ማል።,አንሰ ተአመንኩክሙ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ኢተኀልዩ ባዕደ ወዘሰ የሀውከክሙ ይጸውር ደይኖ መኑሂ ዘኮነ ከዊኖ።,"I’m convinced about you in the Lord that you won’t think any other way. But the one who is confusing you will pay the penalty, whoever that may be." +ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ እኔ ግዝ​ረ​ትን ገና የም​ሰ​ብክ ከሆነ፥ እን​ግ​ዲህ ለምን ያሳ​ድ​ዱ​ኛል? እን​ግ​ዲህ የክ​ር​ስ​ቶስ የመ​ስ​ቀሉ ተግ​ዳ​ሮት እን​ዲ​ያው ቀር​ቶ​አል።,ወአንሰ አኀውየ ለእመ ግዝረተ እሰብክ ዓዲ ለምንትኑ እንከ እዴገን ተስዕረኑ እንከ ትዕይርተ መስቀሉ ለክርስቶስ።,"Brothers and sisters, if I’m still preaching circumcision, why am I still being harassed? In that case, the offense of the cross would be canceled." +የሚ​ያ​ው​ኩ​አ​ች​ሁም ሊለዩ ይገ​ባል።ለነ​ጻ​ነት ስለ መጠ​ራት,ርቱዕ ይንትጉ እለ የሀውኩክሙ።በእንተ ተጸውዖ ግዕዛን,I wish that the ones who are upsetting you would castrate themselves! +ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ እና​ን​ተስ ለነ​ጻ​ነት ተጠ​ር​ታ​ች​ኋል፤ ነገር ግን በሥ​ጋ​ችሁ ፈቃድ ለነ​ጻ​ነ​ታ​ችሁ ምክ​ን​ያት አታ​ድ​ር​ጉ​ላት፤ ለወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ሁም በፍ​ቅር ተገዙ።,ወአንትሙሰ ለግዕዛን ተጸዋዕክሙ አኀውየ ወዳእሙ ኢትግበሩ ላቲ ምክንያተ ለግዕዛንክሙ በፍትወተ ሥጋክሙ ወበተፋቅሮ ተቀነዩ ለቢጽክሙ።,"You were called to freedom, brothers and sisters; only don’t let this freedom be an opportunity to indulge your selfish impulses, but serve each other through love." +“ወን​ድ​ም​ህን እንደ ራስህ ውደድ” የሚ​ለው አንድ ቃል ሕግን ሁሉ ይፈ​ጽ​ማ​ልና።,እስመ አሐዱ ቃል ይፌጽሞ ለኵሉ ሕግ አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስከ።,All the Law has been fulfilled in a single statement: “Love your neighbor as yourself”. +እርስ በር​ሳ​ችሁ የም​ት​በ​ላ​ሉና የም​ት​ነ​ካ​ከሱ ከሆነ ግን፥ እርስ በር​ሳ​ችሁ እን​ዳ​ት​ተ​ላ​ለቁ ተጠ​ን​ቀቁ።,ወእመሰ በበይናቲክሙ ትትባልዑ ወትትናሰኩ ተኃልቆ ተርፈክሙ።,"But if you bite and devour each other, be careful that you don’t get eaten up by each other!Two different ways of living" +እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ በመ​ን​ፈስ ኑሩ እንጂ የሥ​ጋ​ች​ሁን ፈቃድ አታ​ድ​ርጉ።,እብለክሙ በመንፈስ ሑሩ ወፍትወተ ሥጋክሙ ኢትግበሩ።,I say be guided by the Spirit and you won’t carry out your selfish desires. +ሥጋ መን​ፈስ የማ​ይ​ሻ​ውን ይሻ​ልና፥ መን​ፈ​ስም ሥጋ የማ​ይ​ሻ​ውን ይሻ​ልና፥ የም​ት​ሹ​ት​ንም እን​ዳ​ታ​ደ​ርጉ እርስ በር​ሳ​ቸው ይጣ​ላሉ።,እስመ ሥጋኒ ይፈቱ ዘኢይፈቱ መንፈስ ወመንፈስኒ ይፈቱ ዘኢይፈቱ ሥጋ ወይትኣበዩ በበይናቲሆሙ ከመ ኢትግበሩ ዘትፈቅዱ።,"A person’s selfish desires are set against the Spirit, and the Spirit is set against one’s selfish desires. They are opposed to each other, so you shouldn’t do whatever you want to do." +የመ​ን​ፈ​ስን ፈቃድ የም​ት​ከ​ተሉ ከሆ​ና​ችሁ፥ ከኦ​ሪት ወጥ​ታ​ች​ኋል።,ወእመሰ ዘመንፈስ ትተልዉ ወፃእክሙ እምኦሪት።,"But if you are being led by the Spirit, you aren’t under the Law." +የሥ​ጋም ሥራው ይታ​ወ​ቃል፤ እር​ሱም ዝሙት፥ ርኵ​ሰት፥ መዳ​ራት፥,ወይትዐወቅ ምግባሩ ለሥጋ ዝሙት ርኵስ ወምርዓት።,"The actions that are produced by selfish motives are obvious, since they include sexual immorality, moral corruption, doing whatever feels good," +ጣዖት ማም​ለክ፥ ሥራይ ማድ​ረግ፥ መጣ​ላት፥ ኵራት፥ የም​ን​ዝር ጌጥ፥ ቅናት፥ ቍጣ፥ ጥር​ጥር፥ ፉክ​ክር፥ ምቀ​ኝ​ነት፥ መጋ​ደል፥ ስካር ይህ​ንም የመ​ሰለ ሁሉ ነው።,አጣዕዎ ሥራይ ጽልእ ትዝኅርት ትውዝፍት ቅንአት መዓት ኑፋቄ ተቃሕዎ ተሓምሞ ተቃትሎ ስክረት ወዘአምሳሊሁ ለዝንቱ።,"idolatry, drug use and casting spells, hate, fighting, obsession, losing your temper, competitive opposition, conflict, selfishness, group rivalry," +አስ​ቀ​ድሜ እንደ ነገ​ር​ኋ​ችሁ ይህን የሚ​ያ​ደ​ርግ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት አያ​ይም።,በከመ አቅደምኩ ነጊሮተክሙ ዘዘንተ ይገብር ኢይሬኢ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"jealousy, drunkenness, partying, and other things like that. I warn you as I have already warned you, that those who do these kinds of things won’t inherit God’s kingdom." +የመ​ን​ፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕ​ግ​ሥት፥ ምጽ​ዋት፥ ቸር​ነት፥ እም​ነት፥ ገር​ነት፥ ንጽ​ሕና ነው።,ወፍሬሁሰ ለመንፈስ ቅዱስ ተፋቅሮ ፍሥሓ ሰላም ትዕግሥት ምጽዋት ኂሩት ሃይማኖት የውሀት ኢዘምዎት።,"But the fruit of the Spirit is love, joy, peace, patience, kindness, goodness, faithfulness," +ከዚህ ሕግ የሚ​በ​ልጥ የለም።,አልቦ ዘይኄይስ እምዝ ሕግ።,"gentleness, and self-control. There is no law against things like this." +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ያመኑ ግን ሰው​ነ​ታ​ቸ​ውን ከም​ኞ​ትና ከኀ​ጢ​አት ለዩ።,ወእለሰ በኢየሱስ ክርስቶስ ሰቀሉ ሥጋሆሙ ምስለ ፍትወት ወምስለ ኀጢአት።,Those who belong to Christ Jesus have crucified the self with its passions and its desires. +አሁ​ንም በመ​ን​ፈስ እን​ኑር፤ በመ​ን​ፈ​ስም እን​መ​ላ​ለስ።,ወይእዜሰ በመንፈስ ንሕየው ወዘመንፈስ ንግበር።,"If we live by the Spirit, let’s follow the Spirit." +ኩሩ​ዎች አን​ሁን፤ እርስ በር​ሳ​ችን አን​ተ​ማማ፤ እርስ በር​ሳ​ች​ንም አን​ቀ​ናና።,ወኢንኩን ዝኁራነ ወኢትትሓመዩ በበይናቲክሙ ወኢትትኃሠሡ በበይናቲክሙ።,"Let’s not become arrogant, make each other angry, or be jealous of each other." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ከእ​ና​ንተ ወገን የተ​ሳ​ሳተ ሰው ቢኖር በመ​ን​ፈስ ቅዱስ የጸ​ና​ችሁ እና​ንት እን​ዳ​ት​ሳ​ሳቱ ለራ​ሳ​ችሁ እየ​ተ​ጠ​በ​ቃ​ችሁ፥ እን​ደ​ዚህ ያለ​ውን ሰው ቅን​ነት ባለው ልቡና አጽ​ኑት።,አኀዊነ ለእመ ቦ ብእሲ ዘስሕተ እምኔክሙ አንትሙ እለ በመንፈስ ቅዱስ አጽንዕዎ በመንፈሰ የውሀት እንዘ ትትዐቀቡ ለርእስክሙ ወኢትስሐቱ።,"Brothers and sisters, if a person is caught doing something wrong, you who are spiritual should restore someone like this with a spirit of gentleness. Watch out for yourselves so you won’t be tempted too." +ከእ​ና​ንተ እያ​ን​ዳ​ንዱ የባ​ል​ን​ጀ​ራ​ውን ሸክም ይሸ​ከም፤ በዚ​ህም የክ​ር​ስ​ቶ​ስን ሕግ ትፈ​ጽ​ማ​ላ​ችሁ።,ወጹሩ ለቢጽክሙ ዘአክበዱ ላዕሌክሙ ወቦቱ ትፌጽሙ ሕገ ክርስቶስ።,Carry each other’s burdens and so you will fulfill the law of Christ. +አን​ዱም ምንም ሳይ​ሆን ምንም የሆነ ቢመ​ስ​ለው ራሱን ያታ​ል​ላ​ልና።,ወአልቦ ዘያስሕት ርእሶ።,"If anyone thinks they are important when they aren’t, they’re fooling themselves." +ለሌላ ያይ​ደለ ለራሱ መመ​ኪያ እን​ዲ​ሆ​ነው ሁሉም ሥራ​ዉን ይመ​ር​ምር።,ወኵሉ ያመክር ምግባሮ በዘይከውኖ ምክሐ ለርእሱ ወአኮ ለባዕድ።,Each person should test their own work and be happy with doing a good job and not compare themselves with others. +ሁሉም ሸክ​ሙን ይሸ​ከ​ማ​ልና።,እስመ ኵሉ ጾሮ ይጸውር።,Each person will have to carry their own load. +ይህ​ንም ነገር ንኡሰ ክር​ስ​ቲ​ያን ይስ​ማው፤ መል​ካ​ሙ​ንም ነገር ሁሉ ከሚ​ያ​ስ​ተ​ም​ረው ይማር።,ወይስምዖ ንኡሰ ክርስቲያን ለዝ ነገር ወይትመሀር ኵሎ ሠናያተ።,Those who are taught the word should share all good things with their teacher. +አያ​ስ​ቱ​አ​ችሁ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሚ​ዘ​ብት አይ​ኑር፤ ሰውም የሚ​ዘ​ራ​ውን ያጭ​ዳል።,ኢያስሕቱክሙ አልቦ ዘያስተአብዶ ለእግዚአብሔር ዘዘርዐ ሰብእ የአርር።,"Make no mistake, God is not mocked. A person will harvest what they plant." +በሥ​ጋው የሚ​ዘራ ሞትን ያጭ​ዳል፤ በመ​ን​ፈ​ሱም የሚ​ዘራ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን ያጭ​ዳል።,ዘዘርዐ ውስተ ሥጋሁ የአርር ሞተ ወዘዘርዐ ውስተ መንፈሱ የአርር ሕይወተ ዘለዓለም።,"Those who plant only for their own benefit will harvest devastation from their selfishness, but those who plant for the benefit of the Spirit will harvest eternal life from the Spirit." +በጎ ሥራ መሥ​ራ​ትን ቸል አን​በል፥ በጊ​ዜው እና​ገ​ኘ​ዋ​ለ​ንና።,ወኢንትሀከይ ገቢረ ሠናይ እስመ በዕድሜሁ ነአርሮ።,"Let’s not get tired of doing good, because in time we’ll have a harvest if we don’t give up." +እን​ግ​ዲህ ጊዜ ሳለን ለሁሉ መል​ካም ሥራ እና​ድ​ርግ፤ ይል​ቁ​ንም ለሃ​ይ​ማ​ኖት ሰዎች።ምክ​ርና ቡራኬ,አምጣነ ብነ ዕለት ንግበር ሠናየ ለኵሉ ወፈድፋደሰ ለሰብአ ሃይማኖት።በእንተ አምኃ ወበረከት,"So then, let’s work for the good of all whenever we have an opportunity, and especially for those in the household of faith.Final greeting" +በእጄ እንደ ጻፍ​ሁ​ላ​ችሁ እዩ።,ርእዩ ዘከ�� ጸሐፍኩ ለክሙ በእዴየ።,Look at the large letters I’m making with my own handwriting! +ለሰው ፊት ሊያ​ደሉ የሚ​ወዱ እነ​ዚያ እን​ድ​ት​ገ​ዘሩ ያስ​ገ​ድ​ዱ​አ​ች​ኋል፤ ነገር ግን የክ​ር​ስ​ቶ​ስን መስ​ቀል እን​ዳ​ት​ከ​ተሉ ነው።,ወእለሰ ይፈቅዱ ያድልዉ ለገጽ እሙንቱ ያጌብሩክሙ ትትገዘሩ ዳእሙ ከመ ኢትትልዉ መስቀሎ ለክርስቶስ።,"Whoever wants to look good by human standards will try to get you to be circumcised, but only so they won’t be harassed for the cross of Christ." +የተ​ገ​ዘ​ሩ​ትም ቢሆኑ በሰ​ው​ነ​ታ​ችሁ እን​ደ​ም​ት​መኩ ልት​ገ​ዘሩ ይወ​ዳሉ እንጂ ኦሪ​ትን አል​ጠ​በ​ቁም።,ወእለሂ ተገዝሩ ኢዐቀቡ ኦሪተ ዳእሙ ይፈቅዱ ለክሙ ትትገዘሩ ከመ በነፍስትክሙ ትዘኀሩ።,"Those who are circumcised don’t observe the Law themselves, but they want you to be circumcised, so they can boast about your physical body." +እኔ ግን በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ መስ​ቀል እንጂ በሌላ አል​መ​ካም፤ በእኔ ዘንድ ዓለሙ የሞተ ነው፥ እኔም በዓ​ለሙ ዘንድ የሞ​ትሁ ነኝ።,ወአንሰ ሐሰ ሊተ ኢይዜኀር ዘእንበለ በመስቀሉ ለኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ ወበኀቤየሰ ምዉት ዓለም ወአነሂ ምዉት በኀበ ዓለም።,"But as for me, God forbid that I should boast about anything except for the cross of our Lord Jesus Christ. The world has been crucified to me through him, and I have been crucified to the world." +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ዘንድ አዲስ ፍጥ​ረት መሆን ነው እንጂ መገ​ዘር አይ​ጠ​ቅ​ምም፤ አለ​መ​ገ​ዘ​ርም ግዳጅ አይ​ፈ​ጽ​ምም።,እስመ በኢየሱስ ክርስቶስ ተገዝሮሂ ኢይበቍዕ ወኢተገዝሮሂ ኢያሰልጥ ዘእንበለ ሐዳስ ፍጥረት።,Being circumcised or not being circumcised doesn’t mean anything. What matters is a new creation. +ይህን ሕግ ለሚ​ፈ​ጽሙ ሰዎች ሰላ​ምና ይቅ​ርታ ይሁን፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወገ​ኖች በሆኑ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይም ይሁን።,ወላዕለ ኵሎሙ እለ ይነብሩ በዝንቱ ሕግ ሰላም ወሣህል ወዲበ እስራኤል ዘእግዚአብሔር።,May peace and mercy be on whoever follows this rule and on God’s Israel. +እን​ግ​ዲህ ወዲ​ህስ የሚ​ያ​ደ​ክ​መኝ አይ​ኑር፤ እኔ የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን መከራ በሥ​ጋዬ እሸ​ከ​ማ​ለሁ።,እምይዜሰ አልቦ ዘያነጥየኒ አንሰ ሕማሞ ለክርስቶስ እጸውር በሥጋየ።,"From now on, no one should bother me because I bear the marks of Jesus on my body." +ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ጸጋ ከእ​ና​ንተ ጋር ይሁን፤ አሜን።በሮሜ ተጽፋ በቲቶ እጅ ወደ ገላ​ትያ ሰዎች የተ​ላ​ከች መል​እ​ክት ተፈ​ጸ​መች።ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ጋና ይሁን፤ አሜን።,ጸጋሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስለ መንፈስክሙ አኀውየ አሜን።ተፈጸመት መልእክት ኀበ ሰብአ ገላትያ ወተጽሕፈት በሮሜ ወተፈነወት በእደ ቲቶ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,"Brothers and sisters, may the grace of our Lord Jesus Christ be with your spirit. Amen." +ቴዎ​ፍ​ሎስ ሆይ፥ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ሊያ​ደ​ር​ገ​ውና ሊያ​ስ​ተ​ም​ረው የጀ​መ​ረ​ውን ሥራ ሁሉ አስ​ቀ​ድሜ በመ​ጽ​ሐፍ ጽፌ​ል​ሃ​ለሁ።,ቀዳሚ ጸሐፍኩ ለከ መጽሐፈ ኦ! ታኦፊላ በኵሉ ግብር ዘአኀዘ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ይግበር ወይምሀር።,"Theophilus, the first scroll I wrote concerned everything Jesus did and taught from the beginning," +በመ​ን​ፈስ ቅዱስ የመ​ረ​ጣ​ቸው ሐዋ​ር​ያ​ትን አዝዞ እስከ ዐረ​ገ​ባት ቀን ድረስ ያለ​ውን ጽፌ​ል​ሃ​ለሁ።,እስከ ዕለት እንተ ባቲ ዐርገ አዚዞ ለሐዋርያቲሁ ለእለ ኀረዮሙ በመንፈስ ቅዱስ።,"right up to the day when he was taken up into heaven. Before he was taken up, working in the power of the Holy Spirit, Jesus instructed the apostles he had chosen." +ሕማ​ማ​ትን ከተ​ቀ​በለ በኋላ ብዙ ተአ​ም​ራት በማ​ሳ​የት አርባ ቀን ሙሉ እየ​ተ​ገ​ለ​��​ላ​ቸው፥ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥ​ትም እየ​ነ​ገ​ራ​ቸ​ውና እያ​ስ​ተ​ማ​ራ​ቸው ሕያው ሆኖ ራሱ​ን​ገ​ለ​ጠ​ላ​ቸው።,እሉ እሙንቱ እለ አርአዮሙ ወከሠተ ሎሙ ርእሶ ሕያወ እምድኅረ ሞተ በተኣምር ብዙኅ በአርብዓ ዕለት እንዘ ያስተርእዮሙ ወይዜንዎሙ ወይነግሮሙ በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር።በእንተ ጥምቀት በመንፈስ ቅዱስ,"After his suffering, he showed them that he was alive with many convincing proofs. He appeared to them over a period of forty days, speaking to them about God’s kingdom." +ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር አብሮ ሳለ፥ “ከእኔ የሰ​ማ​ች​ሁ​ትን የአ​ብን ተስፋ ጠብቁ” ብሎ ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም እን​ዳ​ይ​ወጡ አዘ​ዛ​ቸው።,ወእንዘ ይመስሕ ምስሌሆሙ አዘዞሙ ኢይፃኡ እምኢየሩሳሌም አላ ይጽንሑ ተስፋሁ ለአብ።,"While they were eating together, he ordered them not to leave Jerusalem but to wait for what the Father had promised. He said, “This is what you heard from me:" +“ዮሐ​ንስ በውኃ አጠ​መቀ፤ እና​ንተ ግን እስከ ቅርብ ቀን ድረስ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ትጠ​መ​ቃ​ላ​ችሁ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ዮሐንስ አጥመቀ በማይ አንትሙሰ ታጠምቁ በመንፈስ ቅዱስ እስከ መዋዕል ዘኢኮነ ርኁቀ።ተስእሎ በእንተ መንግሥተ እስራኤል,"John baptized with water, but in only a few days you will be baptized with the Holy Spirit.”" +እነ​ር​ሱም ተሰ​ብ​ስ​በው ሳሉ፥ “ጌታ ሆይ፥ በዚህ ወራት ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች መን​ግ​ሥ​ትን ትመ​ል​ሳ​ለ​ህን?” ብለው ጠየ​ቁት።,ወእንዘ ጉቡኣን እሙንቱ ተስእልዎ ወይቤልዎ እግዚኦ በዝኑ መዋዕል ታገብእ መንግሥተ ለደቂቀ እስራኤል።,"As a result, those who had gathered together asked Jesus, “Lord, are you going to restore the kingdom to Israel now?”" +እር​ሱም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “አብ በገዛ ሥል​ጣኑ የወ​ሰ​ነ​ውን ቀኑ​ንና ዘመ​ኑን ልታ​ውቁ አል​ተ​ፈ​ቀ​ደ​ላ​ች​ሁም።,ወአውሥኦሙ ወይቤሎሙ ኢኮነ ለክሙ ታእምሩ መዋዕለ ወአዝማነ ዘሠርዐ አብ በምኵናኑ ባሕቲቱ።,"Jesus replied, “It isn’t for you to know the times or seasons that the Father has set by his own authority." +ነገር ግን መን​ፈስ ቅዱስ በእ​ና​ንተ ላይ በወ​ረደ ጊዜ ኀይ​ልን ትቀ​በ​ላ​ላ​ችሁ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና በይ​ሁዳ ሁሉ፥ በሰ​ማ​ር​ያና እስከ ምድር ዳርቻ ድረ​ስም ምስ​ክ​ሮች ትሆ​ኑ​ኛ​ላ​ችሁ።”ስለ ዕር​ገት,አላ ሶበ ይወርድ ላዕሌክሙ መንፈስ ቅዱስ ትነሥኡ ኀይለ ወትከውኑኒ ሰማዕትየ በኢየሩሳሌም ወበኵሉ ይሁዳ ወሰማርያ ወእስከ አጽናፈ ምድር።በእንተ ዕርገት,"Rather, you will receive power when the Holy Spirit has come upon you, and you will be my witnesses in Jerusalem, in all Judea and Samaria, and to the end of the earth.”" +ይህ​ንም እየ​ነ​ገ​ራ​ቸው ከፍ ከፍ አለ፤ ደመ​ናም ተቀ​በ​ለ​ችው፤ እነ​ር​ሱም ወደ እርሱ እያዩ ወደ ሰማይ ዐረገ፤ ከዐ​ይ​ና​ቸ​ውም ተሰ​ወረ።,ወዘንተ እንዘ ይብሎሙ ተለዐለ ወነሥአቶ ደመና ወዐርገ ሰማየ እንዘ እሙንቱ ይኔጽሩ ኀቤሁ ወተሰወረ እምአዕይንቲሆሙ።,"After Jesus said these things, as they were watching, he was lifted up and a cloud took him out of their sight." +እነ​ር​ሱም ወደ ሰማይ አተ​ኵ​ረው ሲመ​ለ​ከቱ እነሆ፥ ሁለት ሰዎች ነጫጭ ልብስ ለብ​ሰው በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸው ቆመው ታዩ​አ​ቸው።,ወአስተርአይዎሙ ክልኤቱ ዕደው ወቆሙ ኀቤሆሙ ወይለብሱ ጸዐዳ።,"While he was going away and as they were staring toward heaven, suddenly two men in white robes stood next to them." +እነ​ር​ሱም፥ “እና​ንተ የገ​ሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደ ሰማይ እየ​አ​ያ​ችሁ ለምን ቆማ​ች​ኋል? ይህ ከእ​ና​ንተ ወደ ሰማይ ያረ​ገው ኢየ​ሱስ፥ ከእ​ና​ንተ ወደ ሰማይ ሲያ​ርግ እን​ዳ​ያ​ች​ሁት እን​ዲሁ ዳግ​መኛ ይመ​ጣል” አሏ​ቸው።,ወይቤልዎሙ አንትሙ ሰብአ ገሊላ ምንትኑ ቆምክሙ ትርአዩ ሰማየ ዝ ው���ቱ ኢየሱስ ዘዐርገ እምኀቤክሙ ውስተ ሰማይ ወከማሁ ካዕበ ይመጽእ በከመ ርኢክምዎ የዐርግ ሰማየ።,"They said, “Galileans, why are you standing here, looking toward heaven? This Jesus, who was taken up from you into heaven, will come in the same way that you saw him go into heaven.”Jesus’ followers in Jerusalem" +ከዚ​ህም በኋላ ደብረ ዘይት ከሚ​ባ​ለው ተራራ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ተመ​ለሱ፤ እር​ሱም ለኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሰ​ን​በት መን​ገድ ያህል የራቀ ነው።,ወእምዝ ተሠውጡ ኢየሩሳሌም እምደብረ ዘይት ዘእቱት እምኢየሩሳሌም መጠነ ምርዋጸ ብእሲ እንተ ይእቲ መንገደ ቀዳም።በእንተ ጸሎተ ማኅበር,"Then they returned to Jerusalem from the Mount of Olives, which is near Jerusalem—a sabbath day’s journey away." +ወደ ማደ​ሪ​ያ​ቸ​ውም በደ​ረሱ ጊዜ ጴጥ​ሮስ፥ ዮሐ​ንስ፥ ያዕ​ቆብ፥ እን​ድ​ር​ያስ፥ ፊል​ጶስ፥ ቶማስ፥ ማቴ​ዎስ፥ በር​ተ​ሎ​ሜ​ዎስ፥ የእ​ል​ፍ​ዮስ ልጅ ያዕ​ቆብ፥ ቀና​ተ​ኛው ስም​ዖን፥ የያ​ዕ​ቆብ ልጅ ይሁ​ዳም ወደ​ሚ​ኖ​ሩ​በት ሰገ​ነት ወጡ።,ወበጺሖሙ ማኅደሮሙ ኀበ ይነብሩ ጽርሐ ዐርጉ ጴጥሮስ ወዮሐንስ ወያዕቆብ ወእንድርያስ ወፊልጶስ ወቶማስ ወማቴዎስ ወበርተሎሜዎስ ወያዕቆብ ወልደ እልፍዮስ ወስምዖን ቀናኢ ወይሁዳ ወልደ ዮሴፍ።,"When they entered the city, they went to the upstairs room where they were staying. Peter, John, James, and Andrew; Philip and Thomas; Bartholomew and Matthew; James, Alphaeus’ son; Simon the zealot; and Judas, James’ son—" +እነ​ዚህ ሁሉ ከሴ​ቶ​ችና ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ እናት ከማ​ር​ያም፥ ከወ​ን​ድ​ሞ​ቹም ጋር በአ​ን​ድ​ነት ለጸ​ሎት ይተጉ ነበር።ስለ ሐዋ​ር​ያ​ዊት ምርጫ,እሉ ኵሎሙ ይፀመዱ ጸሎተ ኅቡረ ምስለ አንስት ወማርያም እሙ ለኢየሱስ ወአኀዊሁኒ።በእንተ ኅርየት ሐዋርያዊት,"all were united in their devotion to prayer, along with some women, including Mary the mother of Jesus, and his brothers.A replacement for Judas" +ያን​ጊ​ዜም ጴጥ​ሮስ ተነ​ሣና በወ​ን​ድ​ሞቹ መካ​ከል ቆመ፤ መቶ ሃያ ያህል ሰዎ​ችም በዚያ ሳሉ እን​ዲህ አላ​ቸው።,ወውእተ አሚረ ተንሥአ ጴጥሮስ ወቆመ ማእከለ አኀዊሁ ወይቤሎሙ እንዘ ሀለዉ ህየ ሰብእ ወየአክሉ ምእተ ወዕሥራ።,"During this time, the family of believers was a company of about one hundred twenty persons. Peter stood among them and said," +“እና​ንተ ሰዎች ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ስሙ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ለያ​ዙት መሪ ስለ ሆና​ቸው ስለ ይሁዳ መን​ፈስ ቅዱስ አስ​ቀ​ድሞ በዳ​ዊት አፍ የተ​ና​ገ​ረው የመ​ጽ​ሐፍ ቃል ይፈ​ጸም ዘንድ ይገ​ባል።,ስምዑ ኦ አኀዊነ አማን ሀለዎ ይብጻሕ ቃለ መጽሐፍ ዘይቤ መንፈስ ቅዱስ በአፈ ዳዊት በእንተ ይሁዳ ዘውእቱ ኮኖሙ መርሐ ለእለ አኀዝዎ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"“Brothers and sisters, the scripture that the Holy Spirit announced beforehand through David had to be fulfilled. This was the scripture concerning Judas, who became a guide for those who arrested Jesus." +እር​ሱም ከእኛ ጋር ተቈ​ጥሮ ነበር፤ ለዚ​ህም አገ​ል​ግ​ሎት ታድሎ ነበር።,እንዘ ኊሉቍ ውእቱ ምስሌነ ወከፈሎ ዘንተ መልእክተ።,This happened even though he was one of us and received a share of this ministry.” +ከዚ​ህም በኋላ ይህ ሰው በዐ​መፅ ዋጋዉ መሬት ገዛ፤ በም​ድር ላይም በግ​ን​ባሩ ወደ​ቀና ከመ​ካ​ከሉ ተሰ​ነ​ጠቀ፤ አን​ጀ​ቱም ሁሉ ተዘ​ረ​ገፈ።,ወእምዝ ተሣየጠ ዐጸደ በዐስበ ዐመፃሁ ወተነጽሐ ላዕለ ምድር በገጹ ወተሠጥቀ ገቦሁ ወተክዕወ ኵሉ አማዑቲሁ።, +በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም በሚ​ኖ​ሩት ሁሉ ዜናዉ ተሰማ፤ ያም መሬት በቋ​ን​ቋ​ቸው አኬ​ል​ዳማ ተብሎ ተጠራ፤ ይኸ​ውም የደም መሬት ማለት ነው።,ወተሰምዐ ነገሩ በኀበ ኵሎሙ እለ ይነብሩ በኢየሩሳሌም ወተሰምየ ዐጸዱ ዘተሣየጠ በዐስቡ ሰመይዎ በነገሮሙ አኬልዳማ ገራህተ ደም ብሂል።, +በመ​ዝ​ሙር መጽ​ሐፍ ‘���ኖ​ሪ​ያዉ ምድረ በዳ ትሁን፤ በው​ስ​ጧም የሚ​ኖር አይ​ኑር፤ ሹመ​ቱ​ንም ሌላ ይው​ሰድ’ ተብሎ ተጽ​ፎ​አ​ልና።,በከመ ይቤ መጽሐፈ መዝሙር «ለትኩን ሀገሩ በድወ ወአልቦ ዘይነብር ውስቴታ ወሢመቶሂ ይንሣእ ባዕድ።»,"“It is written in the Psalms scroll,“Let his home become deserted and let there be no one living in it;”and“Give his position of leadership to another.”" +እን​ግ​ዲህ ከዮ​ሐ​ንስ ጥም​ቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስ​ካ​ረ​ገ​በት ቀን ድረስ፥,ወይደሉ ለአሐዱ እምእሉ ዕደው እለ ነበሩ ምስሌነ ዘንተ ኵሎ መዋዕለ በዘቦአ ወወፅአ በኀቤነ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"“Therefore, we must select one of those who have accompanied us during the whole time the Lord Jesus lived among us," +ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በእኛ መካ​ከል በገ​ባ​በ​ትና በወ​ጣ​በት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብ​ረው ከነ​በ​ሩት ከእ​ነ​ዚህ ሰዎች አንዱ ከእኛ ጋር የት​ን​ሣ​ኤዉ ምስ​ክር ይሆን ዘንድ ይገ​ባል።”,እኂዞ እምጥምቀተ ዮሐንስ እስከ አመ ዐርገ እምኀቤነ ከመ ይኩን ውእቱ ምስሌነ ስምዐ ተንሥኦቱ።,beginning from the baptism of John until the day when Jesus was taken from us. This person must become along with us a witness to his resurrection.” +ኢዮ​ስ​ጦስ የሚ​ሉ​ትን በር​ና​ባስ የተ​ባ​ለ​ውን ዮሴ​ፍ​ንና ማት​ያ​ስን ሁለ​ቱን ሰዎች አቆሙ።,ወአቀሙ ክልኤተ ዮሴፍሃ ዘተሰምየ በርናባስ ዘይብልዎ ኢዮስጦስ ወማትያስሃ።,"So they nominated two: Joseph called Barsabbas, who was also known as Justus, and Matthias." +እን​ዲ​ህም ብለው ጸለዩ፥ “አቤቱ፥ ልብን ሁሉ የም​ታ​ውቅ አንተ፥ ከእ​ነ​ዚህ ከሁ​ለቱ የመ​ረ​ጥ​ኸ​ውን አን​ዱን ግለጥ።,ወጸለዩ ወይቤሉ አንተ እግዚኦ ማእምረ ኵሉ ልብ አርኢ አሐደ እምእሉ ክልኤቱ ዘኀረይከ።,"They prayed, “Lord, you know everyone’s deepest thoughts and desires. Show us clearly which one you have chosen from among these two" +ይሁዳ ወደ ሀገሩ ይሄድ ዘንድ የተ​ዋ​ትን ይህ​ቺን የአ​ገ​ል​ግ​ሎ​ትና የሐ​ዋ​ር​ያ​ነ​ትን ቦታ የሚ​ቀ​በ​ላ​ትን ግለጥ።”,ዘይነሥኣ ለመልእክተ ዛቲ ሢመተ ሐዋርያት ዘኀደጋ ይሁዳ ይሑር ብሔሮ።,"to take the place of this ministry and apostleship, from which Judas turned away to go to his own place.”" +ዕጣም አጣ​ጣ​ሏ​ቸው፤ ዕጣ​ዉም በማ​ት​ያስ ላይ ወጣ፤ ከዐ​ሥራ አንዱ ሐዋ​ር​ያት ጋራም ተቈ​ጠረ።,ወአስተዓፀውዎሙ ወበጽሐ ዕፃ ዲበ ማትያስ ወተኈለቈ ምስለ ዐሠርቱ ወአሐዱ ሐዋርያት።,"When they cast lots, the lot fell on Matthias. He was added to the eleven apostles." +በቂ​ሳ​ር​ያም ቆር​ኔ​ሌ​ዎስ የሚ​ባል አንድ ሰው ነበረ፤ ኢጣ​ሊቄ ለሚ​ሉት ጭፍ​ራም የመቶ አለቃ ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ በሀገረ ቂሳርያ ዘስሙ ቆርኔሌዎስ ሐቤ ምእት ውእቱ ለሕዝበ ሰጲራ እንተ ይብልዋ ኢጣሊቄ።,"There was a man in Caesarea named Cornelius, a centurion in the Italian Company." +እር​ሱም ጻድ​ቅና ከነ​ቤተ ሰቡ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈራ ነበር፤ ለሕ​ዝ​ቡም ብዙ ምጽ​ዋት ይሰጥ ነበር፤ ዘወ​ት​ርም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይጸ​ልይ ነበር።,ጻድቅ ወፈራሄ እግዚአብሔር ምስለ ኵሉ ሰብአ ቤቱ ወይገብር ብዙኀ ምጽዋተ ለሕዝብ ወይጼሊ ወትረ ኀበ እግዚአብሔር።በእንተ መልአክ ዘአስተርአዮ ለቆርኔሌዎስ,"He and his whole household were pious, Gentile God-worshippers. He gave generously to those in need among the Jewish people and prayed to God constantly." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አ​ክም በራ​እይ ከቀኑ በዘ​ጠኝ ሰዓት በግ​ልጥ ታየው፤ ወደ እር​ሱም ገብቶ፥ “ቆር​ኔ​ሌ​ዎስ ሆይ፥” አለው።,ወአስተርአዮ መልአከ እግዚአብሔር ክሡተ ጊዜ ተሱዓት ሰዓት ዘመዓልት ቦአ ኀቤሁ ወይቤሎ ቆርኔሌዎስ።,"One day at nearly three o’clock in the afternoon, he clearly saw an angel from God in a vision. The angel came to him and said, “Cornelius!”" +ወደ​እ​ር​ሱም ተመ​ል��ክቶ ፈራና፥ “አቤቱ፥ ምን​ድን ነው?” አለ፤ መል​አ​ኩም እን​ዲህ አለው፥ “ጸሎ​ት​ህም ምጽ​ዋ​ት​ህም መል​ካም መታ​ሰ​ቢያ ሆኖ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዐር​ጎ​አል።,ወነጸረ ኀቤሁ ወፈርሀ ወይቤ ምንተ ትብል እግዚኦ ወይቤሎ ጸሎትከ ወምጽዋትከ ዐርገ ቅድመ እግዚአብሔር ተዝካረ ሠናየ።,"Startled, he stared at the angel and replied, “What is it, Lord?”The angel said, “Your prayers and your compassionate acts are like a memorial offering to God." +አሁ​ንም ጴጥ​ሮስ የሚ​ባ​ለ​ውን ስም​ዖ​ንን ይጠ​ሩ​ልህ ዘንድ ወደ ኢዮጴ ከተማ ሰዎ​ችን ላክ።,ወይእዜኒ ፈኑ ዕደወ ሀገረ ኢዮጴ ይጸውዕዎ ለከ ለስምዖን ጴጥሮስ ዘየኀድር ቤተ ስምዖን ሰፋዪ ዘመንገለ ባሕር።,"Send messengers to Joppa at once and summon a certain Simon, the one known as Peter." +እር​ሱም ቤቱ በባ​ሕር አጠ​ገብ ባለው በቍ​ር​በት ፋቂው በስ​ም​ዖን ቤት እን​ግ​ድ​ነት ተቀ​ም​ጦ​አል። ልታ​ደ​ር​ገው የሚ​ገ​ባ​ህን እርሱ ይነ​ግ​ር​ሃል።”,ወውእቱ ይነግረከ በዘተሐዩ አንተ ወኵሉ ቤትከ።,"He is a guest of Simon the tanner, whose house is near the seacoast.”" +ያነ​ጋ​ገ​ረ​ውም መል​አክ ከሄደ በኋላ ከሎ​ሌ​ዎቹ ሁለት፥ ከማ​ይ​ለ​ዩት ጭፍ​ሮ​ቹም አንድ ደግ ወታ​ደር ጠራ።,ወኀሊፎ መልአክ ዘተናገሮ ጸውዐ ክልኤተ እምወዓልያኒሁ ወአሐደ ሐራ ኄረ እምፀማዱ።,"When the angel who was speaking to him had gone, Cornelius summoned two of his household servants along with a pious soldier from his personal staff." +ነገ​ሩ​ንም ሁሉ ነግሮ ወደ ኢዮጴ ከተማ ላካ​ቸው።ጴጥ​ሮስ ስለ አየው ራእይ,ወነገሮሙ ኵሎ ወለአኮሙ ሀገረ ኢዮጴ።በእንተ ራእይ ዘርእየ ጴጥሮስ,"He explained everything to them, then sent them to Joppa." +በማ​ግ​ሥ​ቱም ሄደው ወደ ከተ​ማ​ዪቱ በር ደረሱ፤ ጴጥ​ሮ​ስም በቀ​ትር ጊዜ ሊጸ​ልይ ወደ ሰገ​ነት ወጥቶ ነበር።,ወበሳኒታ እንዘ የሐውሩ በጽሑ ኢዮጴ ኀበ አንቀጸ ሀገር ወጴጥሮስኒ ዐርገ ናሕሰ ይጸሊ ጊዜ ቀትር።,"At noon on the following day, as their journey brought them close to the city, Peter went up on the roof to pray." +በተ​ራበ ጊዜም ምሳ ሊበላ ወደደ፤ እነ​ር​ሱም እያ​ዘ​ጋጁ ሳሉ ተመ​ስጦ መጣ​በት።,እስመ ርኅበ ወፈቀደ ይምሳሕ ወእንዘ ያስተዳልዉ እሙንቱ መጽአ ድንጋፄ ላዕሌሁ።,"He became hungry and wanted to eat. While others were preparing the meal, he had a visionary experience." +ሰማ​ይም ተከ​ፍቶ በአ​ራቱ ማዕ​ዘን የተ​ያዘ እንደ ታላቅ መጋ​ረጃ ያለ ዕቃ ወደ ምድር ሲወ​ርድ አየ።,ወርእየ ሰማየ ርኅወ ወይወርድ ከመ ዘሞጣሕት ዐቢይ ዲበ ምድር እኁዝ በአርባዕቱ ጽነፊሁ።,He saw heaven opened up and something like a large linen sheet being lowered to the earth by its four corners. +በው​ስ​ጡም አራት እግር ያለው እን​ስሳ ሁሉ፥ አራ​ዊ​ትም፥ የሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ስም፥ የሰ​ማ​ይም ወፎች ነበ​ሩ​በት።,ወቦ ውስቴቱ ኵሉ እንስሳ ወአራዊተ ገዳም ወአዕዋፈ ሰማይ።,"Inside the sheet were all kinds of four-legged animals, reptiles, and wild birds." +“ጴጥ​ሮስ ሆይ፥ ተነ​ሥና አር​ደህ ብላ” የሚል ቃል ወደ እርሱ መጣ።,ወነበቦ ቃል ወይቤሎ ተንሥእ ጴጥሮስ ኅርድ ወብላዕ።,"A voice told him, “Get up, Peter! Kill and eat!”" +ጴጥ​ሮስ ግን፥ “አቤቱ፥ ከቶ አይ​ሆ​ንም፤ ርኩስ፥ የሚ​ያ​ጸ​ይ​ፍም ከቶ በልች አላ​ው​ቅም” አለው።,ወይቤሎ ጴጥሮስ ሐሰ ሊተ እግዚኦ ግሙራ ኢቦአ ርኩስ ውስተ አፉየ ወኢበላዕኩ ዘኢኮነ ንጹሐ።,"Peter exclaimed, “Absolutely not, Lord! I have never eaten anything impure or unclean.”" +ዳግ​መ​ኛም፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ንጹሕ ያደ​ረ​ገ​ውን አንተ አታ​ር​ክስ” የሚል ቃል ወደ እርሱ መጣ።,ወነበቦ ዳግመ ወይቤሎ ዘእግዚአብሔር አንጽሐ አንተ ኢታስተራኵስ።,"The voice spoke a second time, “Never consider unclean what God has made pure.”" +ይህ​ንም ሦስት ጊዜ አለው፤ ወዲ​ያ​ው​ኑም ዕቃዉ ወ�� ሰማይ ተመ​ለሰ።,ወከመዝ ይቤሎ ሥልሰ ወኵሉ ተመይጠ ውስተ ሰማይ።,"This happened three times, then the object was suddenly pulled back into heaven." +ጴጥ​ሮ​ስም ስለ አየው ራእይ ምን እንደ ሆነ ሲያ​ወ​ጣና ሲያ​ወ​ርድ ከቆ​ር​ኔ​ሌ​ዎስ ተል​ከው የመጡ ሰዎች የስ​ም​ዖ​ንን ቤት እየ​ጠ​የቁ በደጅ ቁመው ነበር።,ወእንዘ ይኄሊ ጴጥሮስ ምንት ውእቱ ዘአስተርአዮ በጽሑ ዕደው እለ ተፈነዉ እምኀበ ቆርኔሌዎስ እንዘ የኀሥሡ ቤቶ ለስምዖን ወቆሙ ኀበ ዴዴ።,"Peter was bewildered about the meaning of the vision. Just then, the messengers sent by Cornelius discovered the whereabouts of Simon’s house and arrived at the gate." +ተጣ​ር​ተ​ውም፦ ጴጥ​ሮስ የተ​ባለ ስም​ዖን በእ​ን​ግ​ድ​ነት በዚያ ይኖር እንደ ሆነ ጠየቁ።,ወጸርሑ ወሐተቱ ለእመሁ ስምዖን ዘተሰምየ ጴጥሮስ በህየ የኀድር።,"Calling out, they inquired whether the Simon known as Peter was a guest there." +ጴጥ​ሮ​ስም ስለ ታየው ራእይ ሲያ​ወጣ ሲያ​ወ​ርድ መን​ፈስ ቅዱስ እን​ዲህ አለው፥ “እነሆ፥ ሦስት ሰዎች ይፈ​ል​ጉ​ሃል።,ወእንዘ ይኄሊ ጴጥሮስ በእንተ ዘአስተርአዮ ይቤሎ መንፈስ ቅዱስ ናሁ ሠለስቱ ዕደው የኀሥሡከ።,"While Peter was brooding over the vision, the Spirit interrupted him, “Look! Three people are looking for you." +ተነ​ሥና ውረድ፤ ምንም ሳት​ጠ​ራ​ጠር ከእ​ነ​ርሱ ጋር ሂድ፤ እኔ ልኬ​አ​ቸ​ዋ​ለ​ሁና።”,ተንሥእ ወረድ ወሑር ምስሌሆሙ እንዘ ኢትናፍቅ ወኢምንተኒ እስመ አነ ፈነውክዎሙ።,Go downstairs. Don’t ask questions; just go with them because I have sent them.” +ጴጥ​ሮ​ስም ወደ እነ​ዚያ ሰዎች ወረ​ደና፥ “እነሆ፥ የም​ት​ፈ​ል​ጉኝ እኔ ነኝ፤ ለምን መጥ​ታ​ች​ኋል?” አላ​ቸው።,ወወረደ ጴጥሮስ ኀበ እሙንቱ ዕደው ወይቤሎሙ ነየ አነ ዘተኀሥሡኒ በእንተ ምንት መጻእክሙ።,"So Peter went downstairs and told them, “I’m the one you are looking for. Why have you come?”" +እነ​ር​ሱም፥ “የመቶ አለቃ ቆር​ኔ​ሌ​ዎስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈራ ጻድቅ ሰው ነው፤ በአ​ይ​ሁ​ድም ወገ​ኖች ሁሉ የተ​መ​ሰ​ከ​ረ​ለት ነው፤ ቅዱስ መል​አክ ተገ​ልጦ አን​ተን ወደ ቤቱ እን​ዲ​ጠ​ራህ የም​ታ​ስ​ተ​ም​ረ​ው​ንም እን​ዲ​ሰማ አዝ​ዞ​ታል፤” አሉት።,ወይቤልዎ እሙንቱ ቆርኔሌዎስ ሐቤ ምእት ብእሲ ጻድቅ ወፈራሄ እግዚአብሔር ወየአምርዎ ኵሉ ሕዝበ አይሁድ አስተርአዮ መልአክ ቅዱስ ወይቤሎ ከመ ይጸውዕከ ውስተ ቤቱ ወይስማዕከ ዘትነግሮ ወውእቱ ፈነወነ ኀቤከ።,"They replied, “We’ve come on behalf of Cornelius, a centurion and righteous man, a God-worshipper who is well-respected by all Jewish people. A holy angel directed him to summon you to his house and to hear what you have to say.”" +እር​ሱም ተቀ​ብሎ አሳ​ደ​ራ​ቸው፤ በማ​ግ​ሥ​ቱም ተነ​ሥቶ አብ​ሮ​አ​ቸው ሄደ፤ በኢ​ዮጴ ከተማ ከሚ​ኖ​ሩት ወን​ድ​ሞ​ችም አብ​ረ​ውት የሄዱ ነበሩ።,ወውእቱ ጸውዖሙ ወአኅደሮሙ ወበሳኒታ ተንሥአ ወሖረ ምስሌሆሙ ወቦ እምቢጾሙ እምሀገረ ኢዮጴ እለ ሖሩ ምስሌሁ።,"Peter invited them into the house as his guests.The next day he got up and went with them, together with some of the believers from Joppa." +በማ​ግ​ሥ​ቱም ወደ ቂሳ​ርያ ከተማ ገባ፤ ቆር​ኔ​ሌ​ዎ​ስም ዘመ​ዶ​ቹ​ንና የቅ​ርብ ወዳ​ጆ​ቹን ጠርቶ ይጠ​ብ​ቃ​ቸው ነበር።,ወበሳኒታ ቦአ ሀገረ ቂሳርያ ወሀሎ ቆርኔሌዎስ ይጸንሖሙ ወጸውዐ አዝማዲሁ ወማኅፈሮ።,"They arrived in Caesarea the following day. Anticipating their arrival, Cornelius had gathered his relatives and close friends." +ጴጥ​ሮ​ስም በገባ ጊዜ ቆር​ኔ​ሌ​ዎስ ተቀ​በ​ለው፤ ከእ​ግሩ በታ​ችም ወድቆ ሰገ​ደ​ለት።,ወበዊኦ ጴጥሮስ ተቀበሎ ቆርኔሌዎስ ወሰገደ ሎቱ ታሕተ እገሪሁ።,"As Peter entered the house, Cornelius met him and fell at his feet in order to honor him." +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “ተነሥ እኔም እንደ አን​ተው ሰው ነኝ” ብሎ አነ​ሣው።,ወአንሥኦ ጴጥሮስ ወይቤሎ ተንሥእ አነሂ ከማከ ሰብእ።,"But Peter lifted him up, saying, “Get up! Like you, I’m just a human.”" +ከእ​ር​ሱም ጋር እየ​ተ​ነ​ጋ​ገረ ገባ፤ ወደ እር​ሱም የመጡ ብዙ ሰዎ​ችን አገኘ።,ወቦአ እንዘ ይትናገር ምስሌሁ ወረከበ ብዙኃነ ሰብአ እለ መጽኡ።,"As they continued to talk, Peter went inside and found a large gathering of people." +ጴጥ​ሮ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ለአ​ይ​ሁ​ዳዊ ሰው ሄዶ ከባ​ዕድ ወገን ጋር መቀ​ላ​ቀል እን​ደ​ማ​ይ​ገ​ባው ታው​ቃ​ላ​ችሁ፤ ለእኔ ግን ከሰው ማን​ንም ቢሆን እን​ዳ​ል​ጸ​የ​ፍና ርኩስ ነው እን​ዳ​ልል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አሳ​የኝ።,ወይቤሎሙ ጴጥሮስ ተአምሩ ለሊክሙ ከመ ኢይከውኖ ለብእሲ አይሁዳዊ ከመ ይሑር ወይባእ ኀበ ካልእ ሕዝብ ወሊተሰ አርአየኒ እግዚአብሔር ከመ ኢያስተራኵሶ ለሰብእ ወኢለመኑሂ።,"He said to them, “You all realize that it is forbidden for a Jew to associate or visit with outsiders. However, God has shown me that I should never call a person impure or unclean." +አሁ​ንም ስለ ላካ​ች​ሁ​ብኝ ሳል​ጠ​ራ​ጠር ወደ እና​ንተ መጣሁ፤ በምን ምክ​ን​ያት እንደ ጠራ​ች​ሁኝ እጠ​ይ​ቃ​ች​ኋ​ለሁ።”,ወይእዜኒ ኢናፊቅየ መጻእኩ ኀቤክሙ በዘለአክሙ እስኩ አይድዑኒ ምንትኑ በዘጸዋዕክሙኒ።በእንተ ዘተናገረ ቆርኔሌዎስ,"For this reason, when you sent for me, I came without objection. I want to know, then, why you sent for me.”" +ቆር​ኔ​ሌ​ዎ​ስም እን​ዲህ አለው፥ “የዛሬ አራት ቀን በዘ​ጠኝ ሰዓት በዚች ሰዓት በቤቴ ስጸ​ልይ የሚ​ያ​ን​ፀ​ባ​ርቅ ልብስ የለ​በሰ አንድ ሰው በፊቴ ቆሞ ታየኝ።,ወይቤሎ ቆርኔሌዎስ ረቡዕ ዮም እንዘ እጼሊ በጊዜ ተሱዓት ሰዓት በቤትየ አስተርአየኒ ብእሲ ይቀውም ቅድሜየ ወይለብስ ብርሃነ።,"Cornelius answered, “Four days ago at this same time, three o’clock in the afternoon, I was praying at home. Suddenly a man in radiant clothing stood before me." +እን​ዲ​ህም አለኝ፦ ቆር​ኔ​ሌ​ዎስ ሆይ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ጸሎ​ትህ ተሰማ፤ ምጽ​ዋ​ት​ህም ታሰ​በ​ልህ።,ወይቤለኒ ቆርኔሌዎስ ተሰምዐ ጸሎትከ ወምጽዋትከ በቅድመ እግዚአብሔር ተዘከረከ።,"He said, ‘Cornelius, God has heard your prayers, and your compassionate acts are like a memorial offering to him." +አሁ​ንም ወደ ኢዮጴ ከተማ ላክና በባ​ሕር አቅ​ራ​ቢያ ባለ​ችው በቍ​ር​በት ፋቂው በስ​ም​ዖን ቤት የሚ​ኖ​ረ​ውን ጴጥ​ሮስ የተ​ባ​ለ​ውን ስም​ዖ​ንን ይጥ​ሩ​ልህ፤ እርሱ መጥቶ የም​ት​ድ​ን​በ​ትን ይነ​ግ​ር​ሃል።,ወይእዜኒ ለአክ ሀገረ ኢዮጴ ይጸውዕዎ ለከ ለስምዖን ዘተሰምየ ጴጥሮስ ዘየኀድር ቤተ ስምዖን ሰፋዪ ዘመንገለ ባሕር ወውእቱ ይነግረከ በዘተሐዩ አንተ ወኵሉ ቤትከ።,"Therefore, send someone to Joppa and summon Simon, who is known as Peter. He is a guest in the home of Simon the tanner, located near the seacoast.’" +ስለ​ዚ​ህም ወዲ​ያ​ውኑ ወደ አንተ ላክሁ፤ ወደ እኛ በመ​ም​ጣ​ት​ህም መል​ካም አደ​ረ​ግህ፤ አሁ​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያዘ​ዘ​ህን ሁሉ ልን​ሰማ እነሆ፥ እኛ ሁላ​ችን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በዚህ አለን።”የጴ​ጥ​ሮስ ንግ​ግር,ወሶቤሃ በእንቲኣሁ ለአኩ ኀቤከ ወሠናየ ገበርከ ዘመጻእከ ወይእዜኒ ናሁ ሀሎነ ኵልነ ቅድሜከ ከመ ንስማዕ ኵሎ ዘአዘዘከ እግዚአብሔር።ዘከመ ተናገረ ጴጥሮስ,"I sent for you right away, and you were kind enough to come. Now, here we are, gathered in the presence of God to listen to everything the Lord has directed you to say.”" +ጴጥ​ሮ​ስም አፉን ከፈ​ተና እን​ዲህ አለ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሰው ፊት እን​ደ​ማ​ያ​ዳላ በእ​ው​ነት አየሁ።,ወከሠተ አፉሁ ጴጥሮስ ወይቤ አማነ ርኢኩ ከመ ኢያደሉ እግዚአብሔር ለገጽ።,"Peter said, “I really am learning that God doesn’t show partiality to one group of people over another." +ነገር ግን በሕ​ዝብ ሁሉ ዘንድ እር​ሱን የሚ​ፈ​ራና እው​ነ​ትን የሚ​ያ​ደ​ርግ በእ​ርሱ ዘንድ የተ​ወ​ደደ ነው።,አላ በኵሉ አሕዛብ ዘይፈርሆ ወይገብር ጽድቀ ኅሩይ ውእቱ በኀቤሁ።,"Rather, in every nation, whoever worships him and does what is right is acceptable to him." +ቃሉን ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ላከ፤ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ሰላ​ምን ነገ​ራ​ቸው፤ እር​ሱም የሁሉ ገዢ ነው።,ወፈነወ ቃሎ ለደቂቀ እስራኤል ወዜነዎሙ ሰላመ በኢየሱስ ክርስቶስ ዘውእቱ እግዚእ ለኵሉ።,This is the message of peace he sent to the Israelites by proclaiming the good news through Jesus Christ: He is Lord of all! +ዮሐ​ንስ ከሰ​በ​ከው ጥም​ቀት በኋላ ከገ​ሊላ ጀምሮ በይ​ሁዳ የሆ​ነ​ውን ነገር ሁሉ እና​ንተ ራሳ​ችሁ ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ተአምሩ ለሊክሙ ኵሎ ነገረ ዘኮነ በይሁዳ እኂዞ እምገሊላ እምድኅረ ጥምቀት ዘሰበከ ዮሐንስ።,"You know what happened throughout Judea, beginning in Galilee after the baptism John preached." +ስለ ናዝ​ሬቱ ስለ ኢየ​ሱስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በመ​ን​ፈስ ቅዱስ በኀ​ይ​ልም እንደ ቀባው፥ እየ​ዞ​ረም መል​ካም እንደ አደ​ረገ፥ ሰይ​ጣን ያሸ​ነ​ፋ​ቸ​ው​ንም እንደ ፈወሰ ታው​ቃ​ላ​ችሁ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ርሱ ጋር ነበ​ርና።,በኢየሱስ ዘእምናዝሬት ዘቀብዖ እግዚአብሔር መንፈሰ ቅዱሰ ወኀይለ ወውእቱ መጽአ ወረድኦሙ ለእለ ይትዔገሎሙ ሰይጣን እስመ እግዚአብሔር ምስሌሁ።,"You know about Jesus of Nazareth, whom God anointed with the Holy Spirit and endowed with power. Jesus traveled around doing good and healing everyone oppressed by the devil because God was with him." +በይ​ሁ​ዳና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ባደ​ረ​ገ​ውም ሁሉ እኛ ምስ​ክ​ሮች ነን፤ እር​ሱ​ንም በዕ​ን​ጨት ላይ ሰቅ​ለው ገደ​ሉት።,ወንሕነ ኵልነ ሰማዕቱ በዘገብረ በይሁዳ ወበኢየሩሳሌም ወቀተልዎ ሰቂሎሙ ዲበ ዕፅ።,"We are witnesses of everything he did, both in Judea and in Jerusalem. They killed him by hanging him on a tree," +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን በሦ​ስ​ተ​ኛው ቀን ከሙ​ታን ለይቶ አስ​ነ​ሣው፤ በግ​ልጥ እን​ዲ​ታ​ይም አደ​ረ​ገው።,ወእግዚአብሔር አንሥኦ እሙታን በሣልስት ዕለት ወወሀቦ ከመ ያስተርኢ ገሃደ።,"but God raised him up on the third day and allowed him to be seen," +ይኸ​ውም ለሕ​ዝቡ ሁሉ አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን አስ​ቀ​ድሞ ለመ​ረ​ጣ​ቸ​ውና ምስ​ክ​ሮች ለሚ​ሆ​ኑት ብቻ ነው እንጂ፤ የመ​ረ​ጣ​ቸው የተ​ባ​ል​ንም እኛ ነን፤ ከሙ​ታ​ንም ተለ​ይቶ ከተ​ነሣ በኋላ ከእ​ርሱ ጋር የበ​ላን የጠ​ጣ​ንም እኛ ነን።,ወአኮሰ ለኵሉ ሕዝብ አላ ዳእሙ ለእለ ይከውኑ ስምዐ እለ ኀረዮሙ እምትካት ወንሕነ እሙንቱ እለ በላዕነ ወሰተይነ ምስሌሁ እምድኅረ ተንሥአ እሙታን አርብዓ ዕለተ።,"not by everyone but by us. We are witnesses whom God chose beforehand, who ate and drank with him after God raised him from the dead." +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ በሕ​ያ​ዋ​ንና በሙ​ታን ላይ ፈራጅ ሆኖ የተ​ሾመ እርሱ እንደ ሆነ ለሕ​ዝብ እና​ስ​ተ​ምር ዘንድ አዘ​ዘን።,ወአዘዘነ ከመ ንስብክ ወንንግር ለሕዝብ ከመ ውእቱ ዘተሠይመ በኀበ እግዚአብሔር መኰንነ ሕያዋን ወምዉታን።,He commanded us to preach to the people and to testify that he is the one whom God appointed as judge of the living and the dead. +ለሚ​ያ​ም​ኑ​በ​ትም ሁሉ ኀጢ​አ​ታ​ቸው በስሙ እን​ደ​ሚ​ሰ​ረ​ይ​ላ​ቸው ነቢ​ያት ሁሉ ምስ​ክ​ሮቹ ናቸው።”በም​እ​መ​ናን ሁሉ ላይ መን​ፈስ ቅዱስ ስለ መው​ረዱ,ወኵሎሙ ነቢያት ሰማዕቱ ከመ በስመ ዚኣሁ ይትኀደግ ሎሙ ኀጢአቶሙ ለኵሎሙ እለ የአምኑ ቦቱ።በእንተ ርደተ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ምእመናን,All the prophets testify about him that everyone who believes in him receives forgiveness of sins through his name.” +ጴጥ​ሮ​ስም ይህን ነገር ሲነ​ግ​ራ​ቸው ይህን ትም​ህ​ርት በሰ​��ት ሰዎች ሁሉ ላይ መን​ፈስ ቅዱስ ወረደ።,ወእንዘ ይነግሮሙ ጴጥሮስ ዘንተ ነገረ ወረደ መንፈስ ቅዱስ ዲበ ኵሎሙ እለ ሰምዑ ዘንተ ነገረ።,"While Peter was still speaking, the Holy Spirit fell on everyone who heard the word." +ከጴ​ጥ​ሮስ ጋር የመጡ ከአ​ይ​ሁድ ወገን የሆኑ ምእ​መ​ናን ሁሉ ደነ​ገጡ፤ የመ​ን​ፈስ ቅዱስ ጸጋ በአ​ሕ​ዝብ ላይ ወር​ዶ​አ​ልና።,ወደንገፁ ኵሎሙ ምእመናን እለ እምውስተ አይሁድ እለ መጽኡ ምስለ ጴጥሮስ እስመ ዲበ አሕዛብኒ ወረደ ጸጋሁ ለመንፈስ ቅዱስ።,The circumcised believers who had come with Peter were astonished that the gift of the Holy Spirit had been poured out even on the Gentiles. +በልዩ ልዩ ሀገር ቋንቋ ሲና​ገሩ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ሲያ​መ​ሰ​ግኑ ሰም​ተ​ዋ​ቸ​ዋ​ልና።,ወሰምዕዎሙ ይነብቡ በነገረ በሐውርት ወይሴብሕዎ ለእግዚአብሔር።,"They heard them speaking in other languages and praising God. Peter asked," +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “እንደ እኛ መን​ፈስ ቅዱ​ስን ከተ​ቀ​በሉ በኋላ እን​ግ​ዲህ በውኃ እን​ዳ​ይ​ጠ​መቁ ውኃን ሊከ​ለ​ክ​ላ​ቸው የሚ​ችል ማነው?” አለ።,ወይቤ ጴጥሮስ መኑ እንከ ይክል ይክልኦሙ ማየ ከመ ኢይጠመቁ ቦቱ እምድኅረ ነሥኡ መንፈሰ ቅዱሰ ከማነ።,"“These people have received the Holy Spirit just as we have. Surely no one can stop them from being baptized with water, can they?”" +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ስም እን​ዲ​ጠ​መቁ አዘ​ዛ​ቸው። ከዚ​ህም በኋላ ጥቂት ቀን አብ​ሮ​አ​ቸው እን​ዲ​ቀ​መጥ ጴጥ​ሮ​ስን ማለ​ዱት።,ወአዘዞሙ ይጠመቁ በስሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወእምዝ አስተብቍዕዎ ለጴጥሮስ ከመ ይንበር ኀቤሆሙ ኅዳጠ መዋዕለ።,He directed that they be baptized in the name of Jesus Christ. Then they invited Peter to stay for several days. +ሐዋ​ር​ያ​ትና በይ​ሁዳ የነ​በሩ ወን​ድ​ሞ​ችም አሕ​ዛብ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል እንደ ተቀ​በሉ ሰሙ።,ወሰምዑ ሐዋርያት ወቢጾሙሂ እለ ብሔረ ይሁዳ ከመ ተወክፉ አሕዛብ ቃለ እግዚአብሔር።,The apostles and the brothers and sisters throughout Judea heard that even the Gentiles had welcomed God’s word. +ጴጥ​ሮ​ስም ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም በወጣ ጊዜ ከአ​ይ​ሁድ ወገን የሆ​ኑት ወን​ድ​ሞች ተቃ​ወ​ሙት።,ወአመ ዐርገ ጴጥሮስ ኢየሩሳሌም ተዋቀሥዎ ቢጹ እለ እምአይሁድ።,"When Peter went up to Jerusalem, the circumcised believers criticized him." +“ወደ አል​ተ​ገ​ረ​ዙት ሰዎች ቤት ገብ​ተህ አብ​ረ​ሃ​ቸው በል​ተ​ሃል” አሉት።,ወይቤልዎ ቦእከ ኀበ ዕደው እለ ኢኮኑ ግዙራነ ወበላዕከ ምስሌሆሙ።በእንተ አውሥኦተ ጴጥሮስ,"They accused him, “You went into the home of the uncircumcised and ate with them!”" +ጴጥ​ሮ​ስም ከመ​ጀ​መ​ሪያ ጀምሮ ይነ​ግ​ራ​ቸው ጀመረ፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው።,ወአኀዘ ጴጥሮስ ይንግሮሙ እምጥንቱ ወይቤሎሙ።,"Step-by-step, Peter explained what had happened." +“በኢ​ዮጴ ከተማ ሳለሁ ስጸ​ልይ ተመ​ስጦ መጣ​ብ​ኝና ራእይ አየሁ፤ ታላቅ መጋ​ረጃ የመ​ሰለ ዕቃ በአ​ራቱ ማዕ​ዘን ተይዞ ከሰ​ማይ ወረደ፤ ወደ እኔም መጣ።,እንዘ ሀለውኩ ሀገረ ኢዮጴ እንዘ እጼሊ ደንገጽኩ ወርኢኩ ከመ ዘሞጣሕት ዐቢይ ዘይወርድ እምሰማይ ወእኁዝ በአርባዕቱ ጽነፊሁ ወመጽአ መንገሌየ።,"“I was in the city of Joppa praying when I had a visionary experience. In my vision, I saw something like a large linen sheet being lowered from heaven by its four corners. It came all the way down to me." +በው​ስ​ጡም አራት እግር ያላ​ቸው እን​ስ​ሳ​ንና አራ​ዊ​ትን፥ ተን​ቀ​ሳ​ቃ​ሾ​ች​ንም፥ የሰ​ማይ ወፎ​ች​ንም አየሁ።,ወነጸርኩ ወርኢኩ በውስቴቱ እንስሳ ወአርዌ ገዳም ወኵሎ ዘይትሐወስ ወአዕዋፈ ሰማይ።,"As I stared at it, wondering what it was, I saw four-legged animals—including wild beasts—as well as reptiles and wild birds." +‘ጴጥ​ሮስ ሆይ፥ ተነ​ሥና አር​ደህ ብላ’ የሚ​ለ​ኝ​ንም ቃል ሰማሁ።,ወ��ማዕኩ ቃለ ዘይቤለኒ ተንሥእ ጴጥሮስ ኅርድ ወብላዕ።,"I heard a voice say, ‘Get up, Peter! Kill and eat!’" +‘አቤቱ፥ ከቶ አይ​ሆ​ንም፤ ንጹሕ ያል​ሆነ ርኩስ ነገር ወደ አፌ ገብቶ አያ​ው​ቅም’ አልሁ።,ወእቤ ሐሰ እግዚኦ ግሙራ ኢቦአ ርኵስ ውስተ አፉየ ዘኢኮነ ንጹሐ።,"I responded, ‘Absolutely not, Lord! Nothing impure or unclean has ever entered my mouth.’" +ደግ​ሞም፦ ‘እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ንጹሕ ያደ​ረ​ገ​ውን አንተ አታ​ር​ክ​ሰው’ የሚል ቃል ከሰ​ማይ መለ​ሰ​ልኝ።,ወይቤለኒ ዳግመ ቃል እምሰማይ ዘእግዚአብሔር አንጽሐ አንተ ኢታስተራኵስ።,"The voice from heaven spoke a second time, ‘Never consider unclean what God has made pure.’" +እን​ዲ​ህም መላ​ልሶ ሦስት ጊዜ ነገ​ረኝ፤ ዳግ​መ​ኛም ሁሉ ተጠ​ቅ​ልሎ ወደ ሰማይ ተመ​ለሰ።,ወከመዝ ይቤለኒ ሥልሰ ወተሰውጠ ካዕበ ኵሉ ውስተ ሰማይ።,"This happened three times, then everything was pulled back into heaven." +በዚ​ያ​ችም ሰዓት ከቂ​ሳ​ርያ ወደ እኔ የተ​ላኩ ሦስት ሰዎች መጡ፤ እኔ ባለ​ሁ​በት ግቢ በርም ቆሙ።,ወበይእቲ ሰዓት በጽሑ ዕደው ሠለስቱ እለ ተፈነዉ ኀቤየ እምቂሳርያ ወቆሙ ኀበ ኆኅተ ዐጸድ ኀበ ሀለውኩ አነ።,At that moment three men who had been sent to me from Caesarea arrived at the house where we were staying. +መን​ፈስ ቅዱ​ስም፦ ‘ሳት​ጠ​ራ​ጠር አብ​ረ​ሃ​ቸው ሂድ’ አለኝ፤ እነ​ዚህ ስድ​ስቱ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ንም ተከ​ት​ለ​ውኝ መጡና ወደ​ዚያ ሰው ቤት ገባን።,ወይቤለኒ መንፈስ ቅዱስ ሑር ምስሌሆሙ እንዘ ኢትናፍቅ ወመጽኡ ምስሌየ እሉሂ ስድስቱ አኀዊነ ወቦእነ ቤቶ ለውእቱ ብእሲ።,"The Spirit told me to go with them even though they were Gentiles. These six brothers also went with me, and we entered that man’s house." +እር​ሱም በቤቱ ቆሞ ሳለ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መል​አክ እን​ዳየ ‘ወደ ኢዮጴ ከተማ ልከህ ጴጥ​ሮስ የተ​ባ​ለ​ውን ስም​ዖ​ንን ይጥ​ሩ​ልህ።,ወነገረነ ዘከመ ርእየ መልአከ እግዚአብሔር በቤቱ እንዘ ይቀውም ወዘይቤሎ ፈኑ ዕደወ ሀገረ ኢዮጴ ይጸውዕዎ ለከ ለስምዖን ዘተሰምየ ጴጥሮስ።,"He reported to us how he had seen an angel standing in his house and saying, ‘Send to Joppa and summon Simon, who is known as Peter." +አን​ተና ቤተ ሰቦ​ችህ ሁሉ የም​ት​ድ​ኑ​በ​ትን ነገር እርሱ ይነ​ግ​ር​ሃል’ እንደ አለው ነገ​ረን።,ወውእቱ ይነግረከ ነገረ በዘተሐዩ አንተ ወኵሉ ቤትከ።,He will tell you how you and your entire household can be saved.’ +ላስ​ተ​ም​ራ​ቸው በጀ​መ​ርሁ ጊዜም ቀድሞ በእኛ ላይ እንደ ወረደ ሁሉ መን​ፈስ ቅዱስ በእ​ነ​ር​ሱም ላይ ወረደ።,ወሶበ አኀዝኩ እንግሮሙ ወረደ መንፈስ ቅዱስ ዲቤሆሙ ዘከመ ወረደ ቀዲሙ ዲቤነ።,"When I began to speak, the Holy Spirit fell on them, just as the Spirit fell on us in the beginning." +‘ዮሐ​ንስ በውኃ አጠ​መቀ፤ እና​ንተ ግን፤ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ትጠ​መ​ቃ​ላ​ችሁ’ ያለ​ውን የጌ​ታ​ች​ንን ቃል ዐሰ​ብሁ።,ወተዘከርኩ ቃሎ ለእግዚእነ ዘይቤ ዮሐንስ አጥመቀ በማይ ወአንትሙሰ ታጠምቁ በመንፈስ ቅዱስ።,"I remembered the Lord’s words: ‘John baptized with water, but you will be baptized with the Holy Spirit.’" +እን​ግ​ዲህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ለአ​መ​ን​ነው ለእኛ እንደ ሰጠን፥ ያን ጸጋ​ውን እንደ እኛ አስ​ተ​ካ​ክሎ ከሰ​ጣ​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ልከ​ለ​ክል የም​ችል እኔ ማነኝ?”,ወሶበ እንከ ዕሩየ ወሀቦሙ እግዚአብሔር ጸጋሁ ከማነ እስመ አምኑ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ መኑ እንከ አነ ዘእክል ከሊኦቶ ለእግዚአብሔር።,"If God gave them the same gift he gave us who believed in the Lord Jesus Christ, then who am I? Could I stand in God’s way?”" +ይህ​ንም በሰሙ ጊዜ ዝም አሉ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ሕ​ዛብ ደግሞ ለሕ​ይ​ወት የሚ​ሆን ንስ​ሓን ሰጣ​ቸው እንጃ” እያሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገኑ።በእ​ስ​ጢ​ፋ​ኖስ ሞት ስለ ተበ​ተ​ኑት ምእ​መ​ናን,ወዘንተ ሰሚዖሙ አርመሙ ወአእኰትዎ ለእግዚአብሔር ወይቤሉ እንዳዒ ለእመ ወሀቦሙ እግዚአብሔር ለአሕዛብ ከመ ይነስሑ ለሕይወት።በእንተ እለ ተዘርዉ በቅትለተ እስጢፋኖስ,"Once the apostles and other believers heard this, they calmed down. They praised God and concluded, “So then God has enabled Gentiles to change their hearts and lives so that they might have new life.”The Antioch church" +በእ​ስ​ጢ​ፋ​ኖስ ሞት ምክ​ን​ያት የተ​በ​ተ​ኑት ግን፤ ወደ ፊንቄ ወደ ቆጵ​ሮ​ስና ወደ አን​ጾ​ኪያ ደረሱ፤ ቃሉ​ንም ለአ​ይ​ሁድ ብቻ እንጂ ለአ​ን​ድስ እንኳ አይ​ና​ገ​ሩም ነበር።,ወእለሰ ተዘርዉ በእንተ ቅትለተ እስጢፋኖስ ሖሩ ወበጽሑ ቆጵሮስ ወፍንቂስ ወአንጾኪያ እንዘ ኢይነግሩ ቃሎሙ ዘእንበለ ለአይሁድ ለባሕቲቶሙ።,"Now those who were scattered as a result of the trouble that occurred because of Stephen traveled as far as Phoenicia, Cyprus, and Antioch. They proclaimed the word only to Jews." +ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም ወደ አን​ጾ​ኪያ ሄደው ለአ​ረ​ማ​ው​ያን የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ነገር ያስ​ተ​ማሩ የቆ​ጵ​ሮ​ስና የቄ​ሬና ሰዎች ነበሩ።,ወቦ እምውስቴቶሙ ሰብአ ቆጵሮስ ወቀሬናውያን እለ ሖሩ አንጾኪያ ወነገርዎሙ ለአረማውያን ወመሀርዎሙ በእንተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,Among them were some people from Cyprus and Cyrene. They entered Antioch and began to proclaim the good news about the Lord Jesus also to Gentiles. +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እጅ ከእ​ነ​ርሱ ጋር ነበረ፤ ወደ ጌታም ተመ​ል​ሰው ያመኑ ሰዎች ቍጥ​ራ​ቸው በዛ።,ወእደ እግዚአብሔር ምስሌሆሙ ወበዝኀ ኍልቆሙ ለእለ አምኑ ወተመይጡ ኀበ እግዚአብሔር።በእንተ በርናባስ,"The Lord’s power was with them, and a large number came to believe and turned to the Lord." +ስለ እነ​ርሱ የተ​ነ​ገ​ረ​ውም ይህ ነገር በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ባለ​ችው ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ዘንድ ተሰማ፤ በር​ና​ባ​ስ​ንም ወደ አን​ጾ​ኪያ ላኩት።,ወተሰምዐ ዝ ነገር በአብያተ ክርስቲያናት ዘኢየሩሳሌም በእንቲኣሆሙ ወፈነውዎ ለበርናባስ አንጾኪያ።,"When the church in Jerusalem heard about this, they sent Barnabas to Antioch." +በደ​ረሰ ጊዜም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጸጋ አየና ደስ አለው፤ በፍ​ጹም ልባ​ቸ​ውም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸን​ተው ይኖሩ ዘንድ መከ​ራ​ቸው።,ወበጺሖ ርእየ ጸጋ እግዚአብሔር ወተፈሥሐ ወመሀሮሙ ለኵሎሙ ይትመየጡ በኵሉ ልቦሙ ኀበ እግዚአብሔር።,"When he arrived and saw evidence of God’s grace, he was overjoyed and encouraged everyone to remain fully committed to the Lord." +ደግ ሰው፥ መን​ፈስ ቅዱስ ያደ​ረ​በት፥ ሃይ​ማ​ኖ​ተ​ኛም ነበ​ርና፤ በጌ​ታ​ች​ንም አም​ነው ብዙ​ዎች አሕ​ዛብ ተጨ​መሩ።ደቀ መዛ​ሙ​ርት ክር​ስ​ቲ​ያን ስለ መባ​ላ​ቸው,እስመ ብእሲ ጻድቅ ውእቱ ወምሉአ መንፈስ ቅዱስ ወሃይማኖት ወተወሰኩ ብዙኃን አሕዛብ ኀበ እግዚእነ።በእንተ እለ ተሰመዩ አርድእት ክርስቲያነ,"Barnabas responded in this way because he was a good man, whom the Holy Spirit had endowed with exceptional faith. A considerable number of people were added to the Lord." +ከዚ​ህም በኋላ በር​ና​ባስ ሳው​ልን ሊፈ​ልግ ወደ ጠር​ሴስ ሄደ፤ በአ​ገ​ኘ​ውም ጊዜ ወደ አን​ጾ​ኪያ ወሰ​ደው።,ወእምዝ ሖረ በርናባስ ኀበ ጠርሶን ይኅሥሦ ለሳውል ወረከቦ ወወሰዶ አንጾኪያ።,Barnabas went to Tarsus in search of Saul. +በቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንም አንድ ዓመት አብ​ረው ተቀ​መጡ፤ ብዙ ሕዝ​ብ​ንም አስ​ተ​ማሩ፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትም መጀ​መ​ሪያ በአ​ን​ጾ​ኪያ ክር​ስ​ቲ​ያን ተብ​ለው ተጠሩ።,ወነበሩ አሐተ ዓመተ ኅቡረ በቤተ ክርስቲያን ዘአንጾኪያ ወመሀሩ ለብዙኃን አሕዛብ ወተሰምዩ አርድእት ክርስቲያነ በአንጾኪያ ቀዲሙ።በእንተ ነቢያት,"When he found him, he brought him to Antioch. They were there for a whole year, meeting with the church and teaching large numbers of people. It was in Antioch where the disciples were first labeled “Christians.”" +ያን​ጊ​ዜም ነቢ​ያት ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ወደ አን​ጾ​ኪያ ወረዱ።,ወውእተ አሚረ ወረዱ ነቢያት እምኢየሩሳሌም ለአንጾኪያ።,"About that time, some prophets came down from Jerusalem to Antioch." +ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም አጋ​ቦስ የተ​ባለ አንድ ሰው ተነ​ሥቶ በዓ​ለም ሁሉ ጽኑ ረኃብ እን​ደ​ሚ​መጣ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ተገ​ል​ጦ​ለት ተና​ገረ፤ ይህም በቄ​ሣር ቀላ​ው​ዴ​ዎስ ዘመን ሆነ።,ወተንሥአ አሐዱ እምውስቴቶሙ ዘስሙ አጋቦስ ወነገረ በመንፈስ ቅዱስ ከመ ይመጽእ ረኃብ ዐቢይ ውስተ ኵሉ ዓለም ወዝ ዘኮነ በመዋዕለ ቀላውዴዎስ ቄሣር።,"One of them, Agabus, stood up and, inspired by the Spirit, predicted that a severe famine would overtake the entire Roman world." +ከዚ​ህም በኋላ ደቀ መዛ​ሙ​ርት እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው የሚ​ች​ሉ​ትን ያህል አወ​ጣ​ጥ​ተው በይ​ሁዳ ሀገር ለሚ​ኖ​ሩት ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው ርዳ​ታን ይልኩ ዘንድ ወሰኑ።,ወእምዝ አስተዋፅኡ አርድእት መጠነ ይክሉ።,"The disciples decided they would send support to the brothers and sisters in Judea, with everyone contributing to this ministry according to each person’s abundance." +እን​ደ​ዚ​ህም አድ​ር​ገው በበ​ር​ና​ባ​ስና በሳ​ውል እጅ ወደ ቀሳ​ው​ስት ላኩት።,ወፈነዉ ለቢጾሙ እለ ይነብሩ ብሔረ ይሁዳ ምስለ በርናባስ ወሳውል ኀበ ኵሎሙ ቀሲሳን።,They sent Barnabas and Saul to take this gift to the elders. +በዚ​ያም ወራት ሄሮ​ድስ የቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንን ሹሞች ያዛ​ቸው፤ መከ​ራም አጸ​ና​ባ​ቸው።,ወውእተ አሚረ አኀዞሙ ሄሮድስ ለሥዩማነ ቤተ እግዚአብሔር ወአሕመሞሙ።,About that time King Herod began to harass some who belonged to the church. +የዮ​ሐ​ን​ስ​ንም ወን​ድም ያዕ​ቆ​ብን በሰ​ይፍ ገደ​ለው።,ወቀተሎ ለያዕቆብ እኁሁ ለዮሐንስ በሰይፍ።,"He had James, John’s brother, killed with a sword." +አይ​ሁ​ድ​ንም ደስ እን​ዳ​ላ​ቸው አይቶ ጴጥ​ሮ​ስን ደግሞ ያዘው፤ ያን​ጊ​ዜም የፋ​ሲካ በዓል ነበር።,ወርእዮ ከመ ተፈሥሑ አይሁድ አኀዞ ካዕበ ለጴጥሮስ ወበዓለ ፋሲካ ውእተ አሚረ።,"When he saw that this pleased the Jews, he arrested Peter as well. This happened during the Festival of Unleavened Bread." +ይዞም ወኅኒ ቤት አስ​ገ​ባው፤ ለሚ​ጠ​ብ​ቁት ለዐ​ሥራ ስድ​ስቱ ወታ​ደ​ሮ​ችም አሳ​ልፎ ሰጠው፤ ከፋ​ሲ​ካም በኋላ ወደ ሕዝብ ሊያ​ቀ​ር​በው ወድዶ ነበር።,ወእኂዞ ሞቅሖ ወወሀቦሙ ለዐሠርቱ ወስድስቱ ሠገራት እለ የዐቅብዎ ወፈቀደ እምድኅረ ፋሲካ ያቅርቦ ኀበ ሕዝብ።,"He put Peter in prison, handing him over to four squads of soldiers, sixteen in all, who guarded him. He planned to charge him publicly after the Passover." +ጴጥ​ሮ​ስ​ንም በወ​ኅኒ ቤት ይጠ​ብ​ቁት ነበር፤ በቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንም ዘወ​ትር ስለ እርሱ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይጸ​ልዩ ነበር።መል​አክ ጴጥ​ሮ​ስን ከወ​ኅኒ ቤት እንደ አወ​ጣው,ወየዐቅብዎ ለጴጥሮስ በቤተ ሞቅሕ ወይጼልዩ ወትረ ኀበ እግዚአብሔር በእንቲኣሁ በቤተ ክርስቲያን።ዘከመ ረድኦ መልአከ እግዚአብሔር ለጴጥሮስ,"While Peter was held in prison, the church offered earnest prayer to God for him." +ሄሮ​ድ​ስም ማለዳ ያቀ​ር​በው ዘንድ በወ​ደ​ደ​ባት በዚ​ያች ሌሊት ጴጥ​ሮስ ሁለ​ቱን እጆ​ቹን በሰ​ን​ሰ​ለት ታስሮ በሁ​ለት ወታ​ደ​ሮች መካ​ከል ተኝቶ ነበር፤ ጠባ​ቂ​ዎ​ችም የወ​ኅኒ ቤቱን በር ይጠ​ብቁ ነበር።,ወበይእቲ ሌሊት እንተ ጸቢሖ ፈቀደ ሄሮድስ ከመ ይመጥዎ ለአይሁድ ወእንዘ ይነውም ጴጥሮስ ማእከለ ክልኤቱ ሠገራት ወሙቁሓት ክልኤሆን እደዊሁ በሰናስል ወዐቀብት የዐቅቡ አናቅጸ ቤተ ሞቅሕ።,"The night before Herod was going to bring Peter’s case forward, Peter was asleep between two soldiers and bound with two chains, with soldiers guarding the prison entrance." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መል​አክ ወርዶ በአ​ጠ​ገቡ ቆመ፤ በቤ​ትም ውስጥ ብር​ሃን ሆነ፤ ጴጥ​ሮ​ስ​ንም ጎኑን ነክቶ ቀሰ​ቀ​ሰ​ውና፥ “ፈጥ​ነህ ተነሥ” አለው፥ ሰን​ሰ​ለ​ቶ​ቹም ከእ​ጆቹ ወል​ቀው ወደቁ።,ወወረደ መልአከ እግዚአብሔር ወቆመ ኀቤሁ ወአብርሀ ውስተ ውእቱ ቤት ወጐድኦ መልአክ ገቦሁ ለጴጥሮስ ወአንቅሖ ወይቤሎ ተንሥእ ፍጡነ ወወድቃ መዋቅሕት እምእደዊሁ።,"Suddenly an angel from the Lord appeared and a light shone in the prison cell. After nudging Peter on his side to awaken him, the angel raised him up and said, “Quick! Get up!” The chains fell from his wrists." +መል​አ​ኩም፥ “ወገ​ብ​ህን ታጠቅ፥ ጫማ​ህ​ንም ተጫማ” አለው፤ እንደ አዘ​ዘ​ውም አደ​ረገ፤ “ልብ​ስ​ህ​ንም ልበ​ስና ተከ​ተ​ለኝ” አለው።,ወይቤሎ ውእቱ መልአክ ቅንት ሐቌከ ወተሠአን አሣእኒከ ወገብረ ከማሁ ወይቤሎ ተዐጸፍኬ ልብሰከ ወነዓ ትልወኒ።,"The angel continued, “Get dressed. Put on your sandals.” Peter did as he was told. The angel said, “Put on your coat and follow me.”" +ተከ​ት​ሎ​ትም ወጣ፤ ጴጥ​ሮስ ግን ራእይ የሚ​ያይ ይመ​ስ​ለው ነበረ እንጂ በመ​ል​አኩ የሚ​ደ​ረ​ገው ነገር እው​ነት እንደ ሆነ አላ​ወ​ቀም ነበር።,ወወፅአ ወተለዎ ወኢያእመረ ጴጥሮስ ከመ እሙነ አስተርአዮ መልአክ አላ ሕልመ ዘየሐልም ይመስሎ።,"Following the angel, Peter left the prison. However, he didn’t realize the angel had actually done all this. He thought he was seeing a vision." +መጀ​መ​ሪ​ያ​ው​ንና ሁለ​ተ​ኛ​ውን ዘብ አል​ፈው ወደ ከተማ ወደ​ም​ት​ወ​ስ​ደው ወደ ብረቱ መዝ​ጊያ ደረሱ፤ ያን​ጊ​ዜም መዝ​ጊ​ያው ራሱ ተከ​ፈ​ተ​ላ​ቸው፤ ወጥ​ተ​ውም በአ​ንድ ስላች መን​ገድ ሄዱ፤ መል​አ​ኩም ጴጥ​ሮ​ስን ትቶት ሄደ።,ወወፂኦሙ ቀዳማዌ ዐጸደ ወካልአ በጽሑ ኀበ ኆኅተ ኀጺን ወተርኅወት ሶቤሃ ለሊሃ ወወፂኦሙ ሖሩ አሐተ ሰኰተ ወኀደጎ ዝኩ መልአክ ለጴጥሮስ።,"They passed the first and second guards and came to the iron gate leading to the city. It opened for them by itself. After leaving the prison, they proceeded the length of one street, when abruptly the angel was gone." +ያን​ጊ​ዜም የጴ​ጥ​ሮስ ልቡና ተመ​ለ​ሰ​ለ​ትና፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አ​ኩን ልኮ ከሄ​ሮ​ድስ እጅና የአ​ይ​ሁድ ሕዝብ ይጠ​ብ​ቁት ከነ​በ​ረው ሁሉ እንደ አዳ​ነኝ በእ​ው​ነት አሁን ዐወ​ቅሁ” አለ።,ወገብአ ልቡ ለጴጥሮስ ሶቤሃ ወይቤ ይእዜ አእመርኩ ከመ በአማን ፈነወ እግዚአብሔር መልአኮ ወአድኀነኒ እምእዴሁ ለሄሮድስ ወእምኵሉ ተስፋሆሙ ለሕዝበ አይሁድ።በእንተ ሑረቱ ለጴጥሮስ ቤተ ማርያም,"At that, Peter came to his senses and remarked, “Now I’m certain that the Lord sent his angel and rescued me from Herod and from everything the Jewish people expected.”" +ከዚ​ህም በኋላ በአ​ስ​ተ​ዋለ ጊዜ ብዙ​ዎች ወን​ድ​ሞች ተሰ​ብ​ስ​በው ይጸ​ል​ዩ​በት ወደ ነበ​ረው ማር​ቆስ ወደ​ተ​ባ​ለው ወደ ዮሐ​ንስ እናት ወደ ማር​ያም ቤት ሄደ።,ወእምዝ ሖረ ቤተ ማርያም እሙ ለዮሐንስ ዘተሰምየ ማርቆስ ኀበ ሀለዉ ብዙኃን አኀው ጉቡኣን ወይጼልዩ።,"Realizing this, he made his way to Mary’s house. Many believers had gathered there and were praying." +ጴጥ​ሮ​ስም በሩን አን​ኳኳ፤ ሮዴ የም​ት​ባል ብላ​ቴ​ናም ልት​ከ​ፍ​ት​ለት መጣች።,ወጐድጐደ ጴጥሮስ ኆኅተ ወመጽአት ታርኅዎ ወለት እንተ ስማ ሮዴ።,"When Peter knocked at the outer gate, a female servant named Rhoda went to answer." +የጴ​ጥ​ሮ​ስም ድምፅ መሆ​ኑን ዐውቃ ከደ​ስታ የተ​ነሣ አል​ከ​ፈ​ተ​ች​ለ​ትም፤ ነገር ግን ጴጥ​ሮስ በበር ቆሞ ሳለ ሮጣ ነገ​ረ​ቻ​ቸው።,ወአእሚራ ቃለ ጴጥሮስ እምትፍሕሥት ኢያርኅወት ወሮጸት ወነገረቶሙ እንዘ ይቀውም ጴጥ��ስ ኀበ ኆኅት።,"She was so overcome with joy when she recognized Peter’s voice that she didn’t open the gate. Instead, she ran back in and announced that Peter was standing at the gate." +እነ​ር​ሱም “አብ​ደ​ሻ​ልን? አንድ ጊዜ ታገሺ” አሉ​አት፤ እር​ስዋ ግን እርሱ እንደ ሆነ ታረ​ጋ​ግጥ ነበር። እነ​ር​ሱም፥ “ምና​ል​ባት መል​አኩ ይሆ​ናል” አሉ።,ወይቤልዋ ተአብዲኑ ተዐገሢ ምዕረ ወይእቲሰ አጽደቀት ቃላ ወጐድጐደ በሕቁ ወይቤሉ መልአክኑ እንጋ ውእቱ።,"“You’ve lost your mind!” they responded. She stuck by her story with such determination that they began to say, “It must be his guardian angel.”" +ጴጥ​ሮስ ግን በሩን ማን​ኳ​ኳ​ቱን ቀጠለ፤ ከፍ​ተ​ውም ባዩት ጊዜ ተደ​ነቁ።,ወጐንደየ ጴጥሮስ እንዘ ይጐድጕድ ወሶበ አርኀውዎ ወርእይዎ ደንገፁ።,"Meanwhile, Peter remained outside, knocking at the gate. They finally opened the gate and saw him there, and they were astounded." +እርሱ ግን ዝም እን​ዲሉ በእጁ አመ​ለ​ከ​ታ​ቸው፤ ከወ​ኅኒ ቤትም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ አወ​ጣው ነገ​ራ​ቸው፤ “ይህ​ንም ለያ​ዕ​ቆ​ብና ለወ​ን​ድ​ሞች ሁሉ ንገሩ” አላ​ቸው፤ ከዚ​ያም ወጥቶ ወደ ሌላ ስፍራ ሄደ።,ወይቤሎሙ አርምሙ ወነገሮሙ ዘከመ አውፅኦ እግዚአብሔር እምነ ሞቅሕ ወይቤሎሙ ንግርዎሙ ለያዕቆብ ወለኵሎሙ አኀዊነ ዘንተ ወወፅአ ወሖረ ካልአ ቤተ።በእንተ ሠገራት እለ ተሀውኩ,"He gestured with his hand to quiet them down, then recounted how the Lord led him out of prison. He said, “Tell this to James and the brothers and sisters.” Then he left for another place." +በነጋ ጊዜም ወታ​ደ​ሮች፥ “ጴጥ​ሮስ ምን ሆነ?” ብለው ታወኩ።,ወጸቢሖ ተሀውኩ ሠገራት ፈድፋደ ወይቤሉ ምንተ ኮነ እንከ ጴጥሮስ።,The next morning the soldiers were flustered about what had happened to Peter. +ሄሮ​ድስ ግን አስ​ፈ​ልጎ ባጣው ጊዜ ጠባ​ቂ​ዎ​ችን መረ​መረ፤ ይገ​ድ​ሉ​አ​ቸ​ውም ዘንድ አዘዘ፤ ከዚ​ህም በኋላ ከይ​ሁዳ ወደ ቂሳ​ርያ ወርዶ በዚያ ተቀ​መጠ።የሄ​ሮ​ድስ ሞት,ወኀሠሦ ሄሮድስ ወኀጢኦ ኰነኖሙ ለሠገራት ወአዘዘ ይቅትልዎሙ።በእንተ ሞተ ሄሮድስ,"Herod called for a thorough search. When Peter didn’t turn up, Herod interrogated the guards and had them executed. Afterward, Herod left Judea in order to spend some time in Caesarea." +ሄሮ​ድ​ስም በጢ​ሮ​ስና በሲ​ዶና ሰዎች ተቈ​ጥቶ ነበር፤ በአ​ን​ድ​ነ​ትም ወደ እርሱ መጥ​ተው የን​ጉ​ሡን ቢት​ወ​ደድ በላ​ስ​ጦ​ስን እን​ዲ​ያ​ስ​ታ​ር​ቃ​ቸው ማለ​ዱት፤ የሀ​ገ​ራ​ቸው ምግብ ከን​ጉሥ ሄር​ድስ ነበ​ርና።,ወእምዝ ወረደ እምይሁዳ ለቂሳርያ እስመ ተምዐ ላዕለ ሰብአ ጢሮስ ወሲዶና ወመጽኡ ኅቡረ ኀቤሁ ወአስተብቍዕዎ ለበላስጦን መጋቤ ንጉሥ ከመ ይዕርቆሙ እስመ ሲሳየ ብሔሮሙ ኮነ እምሄሮድስ ንጉሥ።,"Herod had been furious with the people of Tyre and Sidon for some time. They made a pact to approach him together, since their region depended on the king’s realm for its food supply. They persuaded Blastus, the king’s personal attendant, to join their cause, then appealed for an end to hostilities." +ከዚ​ህም በኋላ አንድ ቀን ሄሮ​ድስ ልብሰ መን​ግ​ሥ​ቱን ለብሶ፥ በአ​ደ​ባ​ባይ ተገ​ኝቶ ይፈ​ርድ ጀመረ።,ወእምዝ አሐተ ዕለተ ለብሰ ሄሮድስ ልብሰ መንግሥቱ ወነበረ ዐውደ ወአኀዘ ይኰንኖሙ።,"On the scheduled day Herod dressed himself in royal attire, seated himself on the throne, and gave a speech to the people." +ሕዝ​ቡም፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ነው፤ የሰው ቃልም አይ​ደ​ለም” እያሉ ጮኹ።,ወአውየዉ ሕዝብ በቃለ እግዚአብሔር ወአኮ በቃለ ሰብእ።,"Those assembled kept shouting, over and over, “This is a god’s voice, not the voice of a mere human!”" +ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ክብር ስለ አል​ሰጠ ያን​ጊዜ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ ቀሠ​ፈው፤ ተል​ቶም ሞተ።,ወቀሠፎ መልአከ እግዚአብሔር ሶቤሃ እስመ ኢያእኰቶ ለእግዚአብሔር ወዐፂዮ ሞተ።በእ��ተ ዕበየ ቃለ እግዚአብሔር,"Immediately an angel from the Lord struck Herod down, because he didn’t give the honor to God. He was eaten by worms and died." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል ከፍ አለ፤ በዛም።,ወቃለ እግዚአብሔር ዐብየ ወበዝኀ።,God’s word continued to grow and increase. +በር​ና​ባ​ስና ሳው​ልም አገ​ል​ግ​ሎ​ታ​ቸ​ውን ፈጽ​መው ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ተመ​ለሱ፤ ማር​ቆስ የተ​ባ​ለ​ውን ዮሐ​ን​ስ​ንም አስ​ከ​ት​ለ​ውት መጡ።,ወገብኡ በርናባስ ወሳውል እምኢየሩሳሌም ፈጺሞሙ መልእክቶሙ ወነሥእዎ ለዮሐንስ ዘተሰምየ ማርቆስ።,"Barnabas and Saul returned to Antioch from Jerusalem after completing their mission, bringing with them John, who was also known as Mark." +በአ​ን​ጾ​ኪያ በነ​በ​ረ​ችው ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንም ነቢ​ያ​ትና መም​ህ​ራን ነበሩ፤ እነ​ር​ሱም በር​ና​ባስ፥ ኔጌር የተ​ባ​ለው ስም​ዖን፥ የቀ​ሬ​ናው ሉቅ​ዮስ፥ ከአ​ራ​ተ​ኛው ክፍል ገዢ ከሄ​ሮ​ድስ ጋር ያደ​ገው ምናሔ፥ ሳው​ልም ነበሩ።,ወሀለዉ በቤተ ክርስቲያን ዘአንጾኪያ ነቢያት ወሊቃውንት በርናባስ ወስምዖን ዘተሰምየ ኔጎር ወሉቅዮስ ቀሬናዊ ወምናሄ ወልደ ሐፃኒቱ ለሄሮድስ ንጉሥ ወሳውል።,"The church at Antioch included prophets and teachers: Barnabas, Simeon , Lucius from Cyrene, Manaen , and Saul." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሥራ ሲሠሩ፥ ሲጾ​ሙም መን​ፈስ ቅዱስ፥ “በር​ና​ባ​ስ​ንና ሳው​ልን እኔ ለፈ​ለ​ግ​ኋ​ቸው ሥራ ለዩ​ልኝ” አላ​ቸው።,ወእንዘ ይገብሩ ግብረ እግዚአብሔር ወይጸውሙ ወይጼልዩ ይቤሎሙ መንፈስ ቅዱስ ፍልጥዎሙ ሊተ ለበርናባስ ወለሳውል ለግብር ዘፈቀድክዎሙ አነ።,"As they were worshipping the Lord and fasting, the Holy Spirit said, “Appoint Barnabas and Saul to the work I have called them to undertake.”" +ያን​ጊ​ዜም ከጾ​ሙና ከጸ​ለዩ፥ እጃ​ቸ​ው​ንም በራ​ሳ​ቸው ላይ ከጫ​ኑ​ባ​ቸው በኋላ ላኩ​አ​ቸው።በር​ና​ባ​ስና ሳውል በቆ​ጵ​ሮስ እንደ አስ​ተ​ማሩ,ወእምዝ ጾሙ ወጸለዩ ወወደዩ እደዊሆሙ ዲቤሆሙ ወፈነውዎሙ።,"After they fasted and prayed, they laid their hands on these two and sent them off.Serving in Cyprus" +ከመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስም ተል​ከው ወደ ሴሌ​ው​ቅያ ወረዱ፤ ከዚ​ያም በመ​ር​ከብ ወደ ቆጵ​ሮስ ሄዱ።,ወተፈኒዎሙ እምኀበ መንፈስ ቅዱስ ወረዱ ሴሌውቅያ ወእምህየ ነገዱ ቆጵሮስ በሐመር።,"After the Holy Spirit sent them on their way, they went down to Seleucia. From there they sailed to Cyprus." +ወደ ሰል​ሚና ሀገ​ርም ገብ​ተው በአ​ይ​ሁድ ምኵ​ራ​ቦች የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል አስ​ተ​ማሩ፤ ዮሐ​ን​ስም እየ​አ​ገ​ለ​ገ​ላ​ቸው ከእ​ነ​ርሱ ጋር ነበር።,ወበዊኦሙ ሀገረ ስልማና ነገሩ ቃለ እግዚአብሔር በምኵራባቲሆሙ ለአይሁድ ወሀሎ ዮሐንስ ምስሌሆሙ ይትለአኮሙ።በእንተ ተኣምር ዘኮነ ላዕለ በርያሱስ,In Salamis they proclaimed God’s word in the Jewish synagogues. John was with them as their assistant. +በደ​ሴ​ቲ​ቱም ሁሉ ሲዘ​ዋ​ወሩ ጳፉ ወደ​ም​ት​ባል ሀገር ደረሱ፤ በዚ​ያም አንድ አይ​ሁ​ዳዊ የሆነ ሐሰ​ተኛ ነቢ​ይና አስ​ማ​ተኛ ሰው አገኙ፤ ስሙም በር​ያ​ሱስ ይባ​ላል።,ወሶበ አንሶሰዉ ውስተ ኵሉ ደሰያት በጽሑ ሀገረ እንተ ስማ ጳፉ ወረከቡ በህየ ብእሴ ዘሥራይ አይሁዳዌ ሐሳዌ ነቢየ ወስሙ በርያሱስ።,"They traveled throughout the island until they arrived at Paphos. There they found a certain man named Bar-Jesus, a Jew who was a false prophet and practiced sorcery." +እር​ሱም ብልህ ሰው በሆነ ሰር​ግ​ዮስ ጳው​ሎስ በሚ​ባል አገረ ገዢ ዘንድ ይኖር ነበረ። የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቃል ሊሰማ ወድዶ በር​ና​ባ​ስ​ንና ሳው​ልን ወደ እርሱ ጠራ​ቸው።,ዘሀሎ ኀበ መልአክ ሰርግዮስ ጳውሎስ ብእሲ ጠቢብ ወጸውዖሙ ለበርናባስ ወለሳውል ወፈቀደ ይስማዕ ቃለ እግዚአብሔር።,"He kept company with the governor of that province, an intelligent man named Sergius Paulus. The governor sent for Barnabas and Saul since he wanted to hear God’s word." +አስ​ማ​ተ​ኛው ኤል​ማ​ስም የስሙ ትር​ጓሜ እን​ዲህ ነበ​ረና፥ ገዥ​ውን ከማ​መን ሊከ​ለ​ክ​ለው ፈልጎ ተቃ​ወ​ማ​ቸው።,ወይትዋቀሦሙ ውእቱ ዘሥራይ ዘይብልዎ ኤልማስ እስመ ከመዝ ትርጓሜ ስሙ ወፈቀደ ከመ ይክልኦ ለመልአክ አሚነ።,"But Elymas the sorcerer opposed them, trying to steer the governor away from the faith." +ጳው​ሎስ በተ​ባ​ለው በሳ​ውል ላይም ቅዱስ መን​ፈስ ሞላ​በት፤ አተ​ኵ​ሮም ተመ​ለ​ከ​ተው።,ወመልአ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ሳውል ዘውእቱ ጳውሎስ ወነጸሮ።,"Empowered by the Holy Spirit, Saul, also known as Paul, glared at Bar-Jesus and" +እን​ዲ​ህም አለው፥ “ሽን​ገ​ላ​ንና ክፋ​ትን ሁሉ የተ​መ​ላህ፥ የሰ​ይ​ጣን ልጅ፥ የጽ​ድቅ ሁሉ ጠላት ሆይ፥ የቀ​ና​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ገድ ማጣ​መ​ም​ህን ትተው ዘንድ እንቢ አል​ህን?,ወይቤሎ ኦ ጽጉበ ኀጢአት ወኵሉ እከይ ወልዱ ለሰይጣን ፀራ ለኵላ ጽድቅ አበይከ ትኅድግ እንዘ ተዐሉ ፍኖተ እግዚአብሔር ርቱዐ።,"said, “You are a deceiver and trickster! You devil! You attack anything that is right! Will you never stop twisting the straight ways of the Lord into crooked paths?" +እነሆ፥ አሁን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ በአ​ንተ ላይ ነው፤ ዕው​ርም ትሆ​ና​ለህ፤ እስከ ጊዜ​ውም ፀሐ​ይን አታ​ይም፤” ወዲ​ያ​ው​ኑም ታወረ፤ ጨለ​ማም ዋጠው፤ የሚ​መ​ራ​ውም ፈለገ።,ወይእዜኒ ናሁ እደ እግዚአብሔር ላዕሌከ ወተዐውር አዕይንቲከ ወኢትሬኢ ፀሓየ ወወርኀ እስከ አመ ይበጽሕ ዕድሜከ ወተጸለለ ሶቤሃ ወጸልመ ወኀሠሠ ዘይመርሖ።,"Listen! The Lord’s power is set against you. You will be blind for a while, unable even to see the daylight.” At once, Bar-Jesus’ eyes were darkened, and he began to grope about for someone to lead him around by the hand." +አገረ ገዢ​ውም የሆ​ነ​ውን በአየ ጊዜ ተገ​ረመ፤ በጌ​ታ​ችን ትም​ህ​ር​ትም አመነ።በር​ና​ባ​ስና ጳው​ሎስ በጲ​ስ​ድያ አን​ጾ​ኪያ እንደ አስ​ተ​ማሩ,ወርእዮ መልአክ ዘኮነ ደንገፀ ወአምነ በእግዚአነ።በእንተ ፀአቶሙ እምነ ጳፉ,"When the governor saw what had taken place, he came to believe, for he was astonished by the teaching about the Lord.Paul and Barnabas in Pisidian Antioch" +ከዚ​ህም በኋላ እነ ጳው​ሎስ ከጳፉ ከተማ ወጥ​ተው ሄዱና የጵ​ን​ፍ​ልያ አው​ራጃ ወደ​ም​ት​ሆን ወደ ጰር​ጌን ገቡ፤ ዮሐ​ንስ ግን ትቶ​አ​ቸው ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ተመ​ለሰ።,ወእምዝ ኀለፉ በባሕር እለ ጳውሎስ እምነ ጳፉ ሀገር ወበጽሑ ጴርጌን ዘጵንፍልያ ወኀደጎሙ ዮሐንስ ወተሰውጠ ኢየሩሳሌም።,Paul and his companions sailed from Paphos to Perga in Pamphylia. John deserted them there and returned to Jerusalem. +እነ​ር​ሱም ከጰ​ር​ጌን አል​ፈው የጲ​ስ​ድያ አው​ራጃ ወደ​ም​ት​ሆን ወደ አን​ጾ​ኪያ ደረሱ፤ በሰ​ን​በት ቀንም ወደ ምኵ​ራብ ገብ​ተው ተቀ​መጡ።,ወእሙንቱሰ ኀለፉ እምጴርጌን ወበጽሑ አንጾኪያ ዘጲስድያ ወቦኡ ምኵራበ በዕለተ ሰንበት ወነበሩ።,"They went on from Perga and arrived at Antioch in Pisidia. On the Sabbath, they entered and found seats in the synagogue there." +ኦሪ​ት​ንና ነቢ​ያ​ትን ካነ​በቡ በኋ​ላም የም​ኵ​ራቡ አለ​ቆች፥ “እና​ንተ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ለሕ​ዝብ ሊነ​ገር የሚ​ገ​ባው የም​ክር ቃል እንደ አላ​ችሁ ተና​ገሩ” ብለው ላኩ​ባ​ቸው።,ወእምድኅረ አንበቡ ኦሪተ ወነቢያተ ለአኩ ኀቤሆሙ ሊቃነ ካህናት ወይቤልዎሙ አንትሙ አኀዊነ ለእመቦ እም ውስቴትክሙ ዘይክል ሠናየ ነገረ አይድዕዎሙ ለሕዝብ።በእንተ ትምህርት ዘመሀረ ጳውሎስ,"After the reading of the Law and the Prophets, the synagogue leaders invited them, “Brothers, if one of you has a sermon for the people, please speak.”" +ጳው​ሎ​ስም ተነ​ሥቶ ዝም እን​ዲሉ አዘ​ዘና እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እ���​ንት የእ​ስ​ራ​ኤል ሰዎ​ችና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም የም​ት​ፈሩ ሁሉ፥ ስሙ።,ወተንሥአ ጳውሎስ ወአዘዘ ያርምሙ ወይቤሎሙ ስምዑ ሰብአ እስራኤል ወእለኒ ትፈርህዎ ለእግዚአብሔር።,"Standing up, Paul gestured with his hand and said, “Fellow Israelites and Gentile God-worshippers, please listen to me." +የእ​ስ​ራ​ኤል ሕዝብ አም​ላክ አባ​ቶ​ቻ​ች​ንን መረ​ጣ​ቸው፤ ወገ​ኖ​ቹ​ንም በተ​ሰ​ደ​ዱ​በት በም​ድረ ግብፅ ከፍ ከፍ አደ​ረ​ጋ​ቸው፤ ከዚ​ያም ከፍ ባለ ክንዱ አወ​ጣ​ቸው።,አምላኮሙ ለሕዝበ እስራኤል ኀረዮሙ ለአበዊነ ወአዕበዮሙ ለሕዝቡ በኀበ አፍለሶሙ በምድረ ግብጽ ወበመዝራዕቱ ልዑል አውፅኦሙ እምህየ።,"The God of this people Israel chose our ancestors. God made them a great people while they lived as strangers in the land of Egypt. With his great power, he led them out of that country." +አርባ ዘመ​ንም በም​ድረ በዳ መገ​ባ​ቸው።,ወሴሰዮሙ በገዳም አርብዓ ዓመተ።,"For about forty years, God put up with them in the wilderness." +ሰባ​ቱን የከ​ነ​ዓ​ንን አሕ​ዛብ አጥ​ፍቶ ምድ​ራ​ቸ​ውን አወ​ረ​ሳ​ቸው።,ወአእተተ ሰብዐተ አሕዛበ ከነዓን ወአውረሶሙ ምድሮሙ።,God conquered seven nations in the land of Canaan and gave the Israelites their land as an inheritance. +ከዚ​ህም በኋላ አራት መቶ አምሳ ዓመት እስከ ነቢዩ እስከ ሳሙ​ኤል ዘመን ድረስ መሳ​ፍ​ን​ትን ሾመ​ላ​ቸው።,ወእምድኅረዝ ሤመ ሎሙ መሳፍንተ አርባዕተ ምእተ ወኀምሳ ዓመተ እስከ አመ ሳሙኤል ነቢይ።,"This happened over a period of about four hundred fifty years.“After this, he gave them judges until the time of the prophet Samuel." +ከዚ​ያም ወዲያ ንጉሥ ያነ​ግ​ሥ​ላ​ቸው ዘንድ ለመኑ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከብ​ን​ያም ነገድ የተ​ወ​ለ​ደ​ውን ሰው የቂ​ስን ልጅ ሳኦ​ልን አርባ ዓመት አነ​ገ​ሠ​ላ​ቸው።,ወእምዝ እንከ ሰአሉ ያንግሥ ሎሙ ወአንገሠ ሎሙ እግዚአብሔር ሳኦልሃ ወልደ ቂስ ብእሴ ዘእምሕዝበ ብንያም አርብዓ ዓመተ።,"The Israelites requested a king, so God gave them Saul, Kish’s son, from the tribe of Benjamin, and he served as their king for forty years." +እር​ሱ​ንም ሻረው፤ ከእ​ር​ሱም በኋላ ዳዊ​ትን አነ​ገ​ሠ​ላ​ቸው፤ ‘የእ​ሴ​ይን ልጅ ዳዊ​ትን ፈቃ​ዴን ሁሉ የሚ​ፈ​ጽም እንደ ልቤም የታ​መነ ሰው ሆኖ አገ​ኘ​ሁት’ ብሎ መሰ​ከ​ረ​ለት።,ወሰዐሮ ኪያሁኒ ወእምድኅሬሁ አንገሠ ሎሙ ዳዊትሃ ወሰማዕተ ኮኖ ወይቤ ረከብክዎ ለዳዊት ወልደ ዕሤይ ብእሴ ምእመነ ዘከመ ልብየ ዘይገብር ኵሎ ፈቃድየ።,"After God removed him, he raised up David to be their king. God testified concerning him, ‘“I have found” David, Jesse’s son, “a man who shares my desires.” Whatever my will is, he will do.’" +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተስፋ እንደ ሰጣ​ቸው ከዳ​ዊት ዘር ለእ​ስ​ራ​ኤል መድ​ኀ​ኒት አድ​ርጎ ኢየ​ሱ​ስን አመ​ጣ​ላ​ቸው።,ወእምዘርዐ ዚኣሁ አምጽአ ሎሙ እግዚአብሔር መድኀኒተ ለእስራኤል ኢየሱስሃ በከመ አሰፈዎሙ።በእንተ ስብከተ ዮሐንስ,"From this man’s descendants, God brought to Israel a savior, Jesus, just as he promised." +እርሱ ከመ​ም​ጣቱ አስ​ቀ​ድሞ ዮሐ​ንስ ለእ​ስ​ራ​ኤል ሕዝብ ሁሉ የን​ስሓ ጥም​ቀ​ትን ሰበ​ከ​ላ​ቸው።,ወሰበከ ሎሙ ዮሐንስ ጥምቀተ ለኵሉ ሕዝበ እስራኤል ከመ ይነስሑ እምቅድመ ምጽአተ ዚኣሁ።,"Before Jesus’ appearance, John proclaimed to all the Israelites a baptism to show they were changing their hearts and lives." +ዮሐ​ን​ስም መል​እ​ክ​ቱን ሲፈ​ጽም እን​ዲህ አላ​ቸው፦ ‘እኔን ለምን ትጠ​ራ​ጠ​ሩ​ኛ​ላ​ችሁ? እር​ሱን አይ​ደ​ለ​ሁም፤ የጫ​ማ​ውን ማዘ​ቢያ ከእ​ግሩ ልፈታ የማ​ይ​ገ​ባኝ ከእኔ በኋላ እነሆ፥ ይመ​ጣል።’,ወፈጺሞ ዮሐንስ መልእክቶ ይቤሎሙ ምንተኑ ትትሔዘቡኒ ኪያየ አንሰ ኢኮንኩ ኪያሁ ናሁ ይመጽእ እምድኅሬየ ዘኢይደልወኒ እፍታሕ ቶታነ አሣእኒ�� እምእገሪሁ።,"As John was completing his mission, he said, ‘Who do you think I am? I’m not the one you think I am, but he is coming after me. I’m not worthy to loosen his sandals.’" +“እና​ንተ ከአ​ብ​ር​ሃም ወገን የተ​ወ​ለ​ዳ​ችሁ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም የም​ት​ፈሩ፥ ይህ የሕ​ይ​ወት ቃል ለእ​ና​ንተ ተል​ኮ​አል።,ወአንትሙ አኀዊነ ትውልደ ዘመደ አብርሃም ወእለ ትፈርህዎ ለእግዚአብሔር ለክሙ ተፈነወ ዝ ነገረ ሕይወት።,"“Brothers, children of Abraham’s family, and you Gentile God-worshippers, the message about this salvation has been sent to us." +በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሚ​ኖ​ሩና አለ​ቆ​ቻ​ቸው ግን እር​ሱን አላ​ወ​ቁም፤ የነ​ቢ​ያት መጻ​ሕ​ፍ​ት​ንም በየ​ሰ​ን​በቱ ሁሉ ሲያ​ነቡ አላ​ስ​ተ​ዋ​ሉ​ትም፤ ነገር ግን ይሙት በቃ ፈረ​ዱ​በት፥ ስለ እርሱ የተ​ጻ​ፈ​ው​ንም ሁሉ ፈጸ​ሙ​በት።,ወእለሰ ይነብሩ ኢየሩሳሌም ወመላእክቲሆሙ አብዱ ወኢያእመርዎ ለዝንቱ ወኢለበዉ መጻሕፍተ ነቢያት እንዘ ያነብብዎ በኵሉ ሰናብት አላ ፈትሑ ላዕሌሁ ወፈጸሙ ኵሎ ዘተጽሕፈ በእንቲኣሁ።,The people in Jerusalem and their leaders didn’t recognize Jesus. By condemning him they fulfilled the words of the prophets that are read every Sabbath. +ለሞ​ትም የሚ​ያ​በቃ ምንም በደል ባላ​ገ​ኙ​በት ጊዜ እን​ዲ​ገ​ድ​ለው ጲላ​ጦ​ስን ለመ​ኑት።,ወሶበ ኢረከቡ ሎቱ ጌጋየ ወኢምንተኒ በዘይቀትልዎ ሰአልዎ ለጲላጦስ ከመ ይቅትሎ።,"Even though they didn’t find a single legal basis for the death penalty, they asked Pilate to have him executed." +ስለ እር​ሱም የተ​ጻ​ፈ​ውን ሁሉ ከፈ​ጸሙ በኋላ ከመ​ስ​ቀል አው​ር​ደው በመ​ቃ​ብር ቀበ​ሩት።,ወሶበ ፈጸሙ ኵሎ ዘተጽሕፈ በእንቲኣሁ አውረድዎ እምዕፅ ወወደይዎ ውስተ መቃብር።,"When they finished doing everything that had been written about him, they took him down from the cross and laid him in a tomb." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ከሙ​ታን ለይቶ አስ​ነ​ሣው።,ወእግዚአብሔር አንሥኦ እሙታን።,But God raised him from the dead! +ከተ​ነ​ሣም በኋላ ከገ​ሊላ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም አብ​ረ​ውት ለወ​ጡት ብዙ ቀን ተገ​ለ​ጠ​ላ​ቸው። እነ​ር​ሱም በሕ​ዝብ ዘንድ ምስ​ክ​ሮች ሆኑት።,ወአስተርአዮሙ ብዙኀ መዋዕለ እምድኅረ ተንሥአ ለእለ ዐርጉ ምስሌሁ እምገሊላ ለኢየሩሳሌም ወእሙንቱ ኮንዎ ሰማዕተ በኀበ ሕዝብ።በእንተ ስምዐ ትንሣኤሁ,He appeared over many days to those who had traveled with him from Galilee to Jerusalem. They are now his witnesses to the people. +“እኛም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ያና​ገ​ረ​ላ​ቸ​ውን ተስፋ እን​ነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለን።,ወንሕነኒ ንዜንወክሙ ዘአሰፈዎሙ እግዚአብሔር ለአበዊነ ወወሀቦሙ ለውሉዶሙ።,"“We proclaim to you the good news. What God promised to our ancestors," +በሁ​ለ​ተ​ኛው መዝ​ሙር፦ ‘አንተ ልጄ ነህ፤ እኔ ዛሬ ወለ​ድ​ሁህ’ እን​ዳለ ኢየ​ሱ​ስን አስ​ነ​ሥቶ ተስ​ፋ​ውን ለእኛ ለል​ጆ​ቻ​ቸው ፈጽ​ሞ​አል።,ወአንሥኦ ለኢየሱስ በከመ ይቤ ውስተ መዝሙር ዘክልኤቱ «ወልድየ አንተ ወአነ ዮም ወለድኩከ»።,"he has fulfilled for us, their children, by raising up Jesus. As it was written in the second psalm, “You are my son; today I have become your father.”" +መፍ​ረስ መበ​ስ​በ​ስ​ንም እን​ዳ​ያይ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሙ​ታን ለይቶ እን​ዳ​ስ​ነ​ሣው እን​ዲህ አለ፦ ‘የታ​መ​ነ​ውን የዳ​ዊ​ትን ቅዱስ ተስፋ እሰ​ጣ​ች​ኋ​ለሁ።,እስመ እግዚአብሔር አንሥኦ እሙታን ከመ ኢይገብእኒ ውስተ ሙስና ከመዝ ይቤ «እሁበክሙ ጽድቆ ለዳዊት ዘእሙን።»,"“God raised Jesus from the dead, never again to be subjected to death’s decay. Therefore, God said, “I will give to you the holy and firm promises I made to David.”" +በሌላ ስፍ​ራም እን​ዲህ ይላል፦ ‘ጻድ​ቅ​ህን መፍ​ረስ መበ​ስ​በ​ስን ያይ ዘንድ አት​ሰ​ጠ​ውም።’,ወውስተ ካልእኒ ይብል፤ «ኢትሁቦ ለጻድቅከ ይርአይ ሙስና።»,"In another place it is said, “You will not let your holy one experience death’s decay.”" +ዳዊት ግን በዘ​መኑ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትእ​ዛዝ አገ​ል​ግ​ሎ​አል፤ እንደ አባ​ቶቹ ሞተ፥ ተቀ​በ​ረም፤ መፍ​ረስ መበ​ስ​በ​ስ​ንም አይ​ቶ​አል።,ወዳዊትኒ ተልእከ በመዋዕሊሁ ለትእዛዘ እግዚአብሔር ወኖመሂ ወተቀብረ ኀበ አበዊሁ ወርእየ ሙስና።,"David served God’s purpose in his own generation, then he died and was buried with his ancestors. He experienced death’s decay," +ይህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያስ​ነ​ሣው ግን መፍ​ረስ መበ​ስ​በ​ስን አላ​የም።,ወዘሰ አንሥኦ እግዚአብሔር በከመ ይቤ ኢርእያ ለሙስና።,but the one whom God has raised up didn’t experience death’s decay. +እን​ግ​ዲህ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን፥ በእ​ርሱ ኀጢ​አ​ታ​ችሁ እን​ደ​ሚ​ሰ​ረ​ይ​ላ​ችሁ ተስፋ የሰ​ጣ​ች​ሁን ዕወቁ።,አእምሩ እንከ አኀዊነ ከመ በእንቲኣሁ ይትኀደግ ለክሙ ኀጢአትክሙ ዘአሰፈወክሙ።,"“Therefore, brothers and sisters, know this: Through Jesus we proclaim forgiveness of sins to you. From all those sins from which you couldn’t be put in right relationship with God through Moses’ Law," +ከሁ​ሉም ይልቅ በሙሴ ሕግ መጽ​ደቅ የተ​ሳ​ና​ችሁ ናችሁ። በእ​ርሱ ግን ያመነ ሁሉ ይጸ​ድ​ቃል።,እምኵሉ ዘተስእነክሙ ጸዲቅ በሕገ ኦሪተ ሙሴ ወቦቱሰ ኵሉ ዘአምነ ይጸድቅ።,through Jesus everyone who believes is put in right relationship with God. +እን​ግ​ዲህ እን​ዲህ የሚ​ለው የነ​ቢ​ያት ቃል እን​ዳ​ይ​ደ​ር​ስ​ባ​ችሁ ተጠ​ን​ቀቁ።,ዑቁ እንከ ኢይርከብክሙ ቃለ ነቢይ ዘይቤ።,Take care that the prophets’ words don’t apply to you: +‘እነሆ፥ እና​ንተ የም​ታ​ቃ​ልሉ፥ እዩ፤ ተደ​ነ​ቁም፤ ያለ​ዚያ ግን ትጠ​ፋ​ላ​ችሁ፤ ማንም ቢነ​ግ​ራ​ችሁ የማ​ታ​ም​ኑ​ትን ሥራ እኔ በዘ​መ​ና​ችሁ እሠ​ራ​ለ​ሁና።’ ”,«ናሁ ርእዩ እለ ታስተሐቅሩ ወአንክሩ ወእመ አኮሰ ትማስኑ እስመ አነ እገብር ግብረ በመዋዕሊክሙ ዘኢተአምንዎ ለእመቦ ዘነገረክሙ።»,"“Look, you scoffers”,“marvel and die”.“I’m going to do work in your day —”“a work you won’t believe”“even if someone told you”.”" +ከም​ኵ​ራ​ብም ከወጡ በኋላ ይህን ነገር በሁ​ለ​ተ​ኛው ሰን​በት እን​ዲ​ነ​ግ​ሩ​አ​ቸው ማለ​ዱ​አ​ቸው።,ወአስተብቍዕዎሙ ከመ ይንግርዎሙ ዘንተ ነገረ በካልእት ሰንበት።,"As Paul and Barnabas were leaving the synagogue, the people urged them to speak about these things again on the next Sabbath." +ጉባ​ኤ​ውም በተ​ፈታ ጊዜ ከአ​ይ​ሁ​ድና ወደ ይሁ​ዲ​ነት ከተ​መ​ለ​ሱት ከደ​ጋጉ ሰዎች ብዙ​ዎች ጳው​ሎ​ስ​ንና በር​ና​ባ​ስን ተከ​ተ​ሉ​አ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ ይድኑ ዘንድ እያ​ስ​ረዱ ነገ​ሯ​ቸው።,ወወፂኦሙ እምኵራብ ተለውዎሙ ለጳውሎስ ወለበርናባስ ብዙኃን እምአይሁድ ወእምፈላስያን ወኄራቶሙ ወነገርዎሙ ወአምኑ ወተመይጡ በጸጋ እግዚአብሔር።በእንተ ትምህርት ዘኮነት በካልእት ሰንበት,"When the people in the synagogue were dismissed, many Jews and devout converts to Judaism accompanied Paul and Barnabas, who urged them to remain faithful to the message of God’s grace." +በሁ​ለ​ተ​ኛው ሰን​በ​ትም የከ​ተ​ማው ሰዎች ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ይሰሙ ዘንድ ተሰ​በ​ሰቡ።,ወበካልእት ሰንበት ተጋብኡ ኵሉ ሀገር ይስምዑ ቃለ እግዚአብሔር።,"On the next Sabbath, almost everyone in the city gathered to hear the Lord’s word." +አይ​ሁ​ድም የተ​ሰ​በ​ሰ​በ​ውን ብዙ ሕዝብ ባዩ ጊዜ ቀኑ​ባ​ቸው፤ እየ​ተ​ሳ​ደ​ቡም ጳው​ሎስ የተ​ና​ገ​ረ​ውን ቃል ተቃ​ወሙ።,ወርእዮሙ ካህናተ አይሁድ ብዙኀ ጉባኤ ሕዝብ ቀንኡ ላዕሌሆሙ ወተዋቀሥዎሙ ለጳውሎስ ወለበርናባስ ወፀረፉ።,"When the Jews saw the crowds, they were overcome with jealousy. They argued against what Paul was saying by slandering him." +ጳው​ሎ​ስና በር​ና​ባ​ስም ደፍ​ረው እን​ዲህ ብለው ተና​ገ​ሩ​አ​ቸው፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ለእ​ና​ንተ አስ​ቀ​ድሞ ልን​ነ​ግ​ራ​ችሁ ይገ​ባል፤ እንቢ ብት​ሉና ራሳ​ች​ሁን ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት የተ​ዘ​ጋጀ ባታ​ደ​ርጉ ግን እነሆ፥ ወደ አሕ​ዛብ እን​መ​ለ​ሳ​ለን።,ወነገርዎሙ ጳውሎስ ወበርናባስ ወይቤልዎሙ ለክሙ ርቱዕ ንቅድም ንንግርክሙ ቃለ እግዚአብሔር ወእመሰ ትክሕድዎ ወኢትሬስዩ ርእሰክሙ ለሕይወት ዘለዓለም ናሁ ንትመየጥ መንገለ አሕዛብ።,"Speaking courageously, Paul and Barnabas said, “We had to speak God’s word to you first. Since you reject it and show that you are unworthy to receive eternal life, we will turn to the Gentiles." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፦ እስከ ምድር ዳርቻ ላሉት ሁሉ መድ​ኀ​ኒት ትሆን ዘንድ ለአ​ሕ​ዛብ ብር​ሃን አድ​ር​ጌ​ሃ​ለሁ” ብሎ አዝ​ዞ​ና​ልና።,እስመ ከማሁ ይብል መጽሐፍ «ረሰይኩከ ብርሃኖሙ ለአሕዛብ ከመ ትኩኖሙ ሕይወቶሙ እስከ አጽናፈ ምድር።»,"This is what the Lord commanded us:“I have made you a light for the Gentiles,”“so that you could bring salvation to the end of the earth”.”" +አሕ​ዛ​ብም ይህን ሰም​ተው ደስ አላ​ቸው፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቃል አከ​በሩ፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትም የተ​ዘ​ጋጁ ሁሉ አመኑ።,ወሰሚዖሙ አሕዛብ ዘንተ ተፈሥሑ ወሰብሑ ቃለ እግዚአብሔር ወአምኑ ኵሎሙ እለ ከፈሎሙ ሕይወተ ዘለዓለም።,"When the Gentiles heard this, they rejoiced and honored the Lord’s word. Everyone who was appointed for eternal life believed," +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል በሀ​ገሩ ሁሉ ተዳ​ረሰ።,ወበጽሐ ቃለ እግዚአብሔር ውስተ ኵሉ በሐውርት።በእንተ ሁከት ዘአንሥኡ አይሁድ,and the Lord’s word was broadcast throughout the entire region. +አይ​ሁድ ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈሩ የከ​በሩ ሴቶ​ች​ንና የከ​ተ​ማ​ውን ሽማ​ግ​ሌ​ዎች አነ​ሳ​ሡ​አ​ቸው፤ በጳ​ው​ሎ​ስና በበ​ር​ና​ባስ ላይም ስደ​ትን አስ​ነሡ፤ ከሀ​ገ​ራ​ቸ​ውም አባ​ረ​ሩ​አ​ቸው።,ወወሀክዎን አይሁድ ለአንስት ወለዐበይተ ሀገር ወለኄራተ ሀገር ወአንሥኡ መራደ ላዕለ ጳውሎስ ወበርናባስ ወሰደድዎሙ እምብሔሮሙ።,"However, the Jews provoked the prominent women among the Gentile God-worshippers, as well as the city’s leaders. They instigated others to harass Paul and Barnabas, and threw them out of their district." +እነ​ርሱ ግን የእ​ግ​ራ​ቸ​ውን ትቢያ አራ​ግ​ፈ​ው​ባ​ቸው ወደ ኢቆ​ን​ዮን ሄዱ።,ወነገፉ ጸበለ እገሪሆሙ ላዕሌሆሙ ወኀለፉ ኢቆንዮን።,Paul and Barnabas shook the dust from their feet and went to Iconium. +መን​ፈስ ቅዱ​ስም በደቀ መዛ​ሙ​ርት ላይ ሞላ፤ ደስም አላ​ቸው።,ወመልአ መንፈስ ቅዱስ ዲበ ሐዋርያት ወተፈሥሑ።,"Because of the abundant presence of the Holy Spirit in their lives, the disciples were overflowing with happiness." +ኢቆ​ን​ዮን በም​ት​ባል ከተ​ማም እንደ ሁል​ጊ​ዜው ወደ አይ​ሁድ ምኵ​ራብ ገቡ፤ ከአ​ይ​ሁ​ድና ከአ​ረ​ማ​ው​ያ​ንም ብዙ ሰዎች እስ​ኪ​ያ​ምኑ ድረስ አስ​ተ​ማሩ።,ወበሀገረ ኢቆንዮን ቦኡ ምኵራበ አይሁድ ወአረሚ ወነገሩ ዘከመ ይነግሩ ዘልፈ እስከ አምኑ ብዙኃን ጥቀ እምአይሁድ ወእምአረሚኒ።,"The same thing happened in Iconium. Paul and Barnabas entered the Jewish synagogue and spoke as they had before. As a result, a huge number of Jews and Greeks believed." +ማመ​ንን እንቢ ያሉት የአ​ይ​ሁድ ወገ​ኖች ግን የአ​ሕ​ዝ​ብን ልብ በወ​ን​ድ​ሞች ላይ አነ​ሣሡ፤ አስ​ከ​ፉም።,ወቢጸ አይሁድ እለ አበዩ ተበአሱ ምስለ አሕዛብ ወምስለ ሐዋርያት ወአጽዐርዋ ለነፍሶሙ።,"However, the Jews who rejected the faith stirred up the Gentiles, poisoning their minds against the brothers." +በጌ​ታም ፊት ደፍ​ረው እያ​ስ​ተ​ማሩ፥ እር​ሱም የጸ​ጋ​ውን ቃል ��ስ​ክር እያ​ሳ​የ​ላ​ቸው፥ በእ​ጃ​ቸ​ውም ድንቅ ሥራና ተአ​ም​ራ​ትን እያ​ደ​ረ​ገ​ላ​ቸው ብዙ ወራት ኖሩ።,ወነበሩ ጕንዱየ መዋዕለ እንዘ ይነግሩ በስሙ ለእግዚእነ እንዘ ውእቱ ያርኢ ሰማዕተ ቃለ ጸጋሁ ወይገብር ተኣምረ ወመንክረ በእደዊሆሙ።በእንተ ጸብእ ዘኮነ ማእከለ ሕዝብ,"Nevertheless, Paul and Barnabas stayed there for quite some time, confidently speaking about the Lord. And the Lord confirmed the word about his grace by the signs and wonders he enabled them to perform." +የከ​ተ​ማ​ውም ሕዝብ ሁሉ ተለ​ያዩ፤ እኩ​ሌ​ቶቹ ወደ አይ​ሁድ፥ እኩ​ሌ​ቶ​ቹም ወደ ሐዋ​ር​ያት ሆኑ።,ወተናፈቁ ኵሉ ሀገር መንፈቆሙ መንገለ አይሁድ ወቦ እለሂ ኀበ ሐዋርያት።,"The people of the city were divided—some siding with the Jews, others with the Lord’s messengers." +አሕ​ዛ​ብና አይ​ሁድ ግን ከአ​ለ​ቆ​ቻ​ቸው ጋር ሊያ​ን​ገ​ላ​ት​ዋ​ቸ​ውና በድ​ን​ጋይ ሊደ​በ​ድ​ቧ​ቸው ተነሡ።,ወተበአሱ አይሁድ ወአረሚ ምስለ መላእክቲሆሙ ወአኀዙ ይጻዐሉ ወይትዋገሩ።,"Then some Gentiles and Jews, including their leaders, hatched a plot to mistreat and stone Paul and Barnabas." +ሐዋ​ር​ያ​ትም ይህን ዐው​ቀው ወደ ሊቃ​ኦ​ንያ ከተ​ሞች ወደ ልስ​ጥ​ራ​ንና ወደ ደር​ቤን፥ ወደ​የ​አ​ው​ራ​ጃ​ውም ሸሹ።,ወርእዮሙ ሐዋርያት ጐዩ ውስተ አህጉረ ሊቃኦንያ ወልስጥራን ወደርቤን ወውስተ አድያም።,"When they learned of it, these two messengers fled to the Lycaonian cities of Lystra and Derbe and the surrounding area," +በዚ​ያም ወን​ጌ​ልን ሰበኩ።ቅዱስ ጳው​ሎስ ሽባ​ውን ስለ መፈ​ወሱ,ወመሀሩ በህየ።በእንተ ድዉይ ዘሀገረ ልስጥራን,where they continued to proclaim the good news.Healing a crippled man in Lystra +በል​ስ​ጥ​ራ​ንም እግሩ የሰ​ለለ፥ ከእ​ና​ቱም ማኅ​ፀን ጀምሮ ሽባ የሆነ፥ ከቶም ሂዶ የማ​ያ​ውቅ አንድ ሰው ተቀ​ምጦ ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ በሀገረ ልስጥራን ዘፅዉስ እገሪሁ እምከርሠ እሙ ወዳእሙ ይነብር ግሙራ ወእምአመ ኮነ ኢሖረ።,"In Lystra there was a certain man who lacked strength in his legs. He had been crippled since birth and had never walked. Sitting there, he" +እር​ሱም ጳው​ሎ​ስን ሲያ​ስ​ተ​ምር ሰማው፤ ጳው​ሎ​ስም ትኩር ብሎ ተመ​ለ​ከ​ተው፤ እም​ነት እን​ዳ​ለ​ውና እን​ደ​ሚ​ድ​ንም ተረዳ።,ወሰምዖ ለጳውሎስ እንዘ ይነግር ወነጸሮ ጳውሎስ ወርእዮ ከመ ቦ ሃይማኖት ወየሐዩ።,heard Paul speaking. Paul stared at him and saw that he believed he could be healed. +ድም​ፁ​ንም ከፍ አድ​ርጎ፥ “ተነ​ሥና ቀጥ ብለህ በእ​ግ​ርህ ቁም እል​ሃ​ለሁ” አለው፤ ወዲ​ያ​ው​ኑም ተነ​ሥቶ ተመ​ላ​ለሰ።,ወይቤሎ በዐቢይ ቃል ለከ እብለከ በስሙ ለእግዚእ ኢየሱስ ክርስቶስ ተንሥእ ወቁም በእገሪከ ርቱዐ ወሶቤሃ ተንሥአ ወሖረ።በእንተ እለ ፈቀዱ ሠዊዐ ለሐዋርያት,"Raising his voice, Paul said, “Stand up straight on your feet!” He jumped up and began to walk." +ሕዝ​ቡም ጳው​ሎስ ያደ​ረ​ገ​ውን ባዩ ጊዜ፥ “አማ​ል​ክት ሰዎ​ችን መስ​ለው ወደ እኛ ወረዱ” እያሉ በሊ​ቃ​ኦ​ንያ ቋንቋ ጮኹ።,ወርእዮሙ አሕዛብ ዘገብረ ጳውሎስ ከልሑ በነገረ ሊቃኦንያ ወይቤሉ አማልክት ተመሰሉ ሰብአ ወወረዱ ኀቤነ።,"Seeing what Paul had done, the crowd shouted in the Lycaonian language, “The gods have taken human form and come down to visit us!”" +በር​ና​ባ​ስን ድያ አሉት፤ ጳው​ሎ​ስ​ንም የት​ም​ህ​ርቱ መሪ እርሱ ነበ​ርና ሄር​ሜን ብለው ጠሩት።,ወሰመይዎ ለበርናባስ ድያ ወለጳውሎስ ሄርሜን እስመ ውእቱ ሊቀ ትምህርቱ።,"They referred to Barnabas as Zeus and to Paul as Hermes, since Paul was the main speaker." +በከ​ተ​ማ​ውም ፊት ለፊት ቤተ መቅ​ደስ ያለው የድያ ካህን ኮር​ማ​ዎ​ች​ንና የአ​በባ አክ​ሊ​ሎ​ችን ወደ ደጃፍ አመጣ፤ ከሕ​ዝ​ቡም ጋር ሆኖ ሊሠ​ዋ​ላ​ቸው ወደደ።,ወአምጽኡ ማሬ ዘድዮስ ዘሀሎ ቅድመ ሀገር ምስለ አልሕምት ወመሣውዕ ኀበ አንቀጸ ዐጸደ ማኅደሮሙ ምስለ ሕዘቢሆሙ ወፈቀዱ ከመ ይሡዑ ሎሙ።በእንተ ገሥጾቶሙ አሕዛበ,"The priest of Zeus, whose temple was located just outside the city, brought bulls and wreaths to the city gates. Along with the crowds, he wanted to offer sacrifices to them." +ሐዋ​ር​ያት በር​ና​ባ​ስና ጳው​ሎ​ስም በሰሙ ጊዜ፥ ልብ​ሳ​ቸ​ውን ቀደዱ፤ ፈጥ​ነ​ውም እየ​ጮኹ ወደ ሕዝቡ ሄዱ።,ወሰሚዖሙ ሐዋርያት በርናባስ፥ ወጳውሎስ ሰጠጡ አልባሲሆሙ ወሖሩ ኀበ አሕዛብ ወከልሑ ሎሙ።,"When the Lord’s messengers Barnabas and Paul found out about this, they tore their clothes in protest and rushed out into the crowd. They shouted," +እን​ዲ​ህም አሉ​አ​ቸው፥ “እና​ንተ ሰዎች፥ ይህን ነገር ለምን ታደ​ር​ጋ​ላ​ችሁ? እኛስ እንደ እና​ንተ የም​ን​ሞት ሰዎች አይ​ደ​ለ​ን​ምን? ነገር ግን ይህን ከንቱ ነገር ትታ​ችሁ ሰማ​ይና ምድ​ርን፥ ባሕ​ር​ንም በው​ስ​ጣ​ቸ​ውም ያለ​ውን ሁሉ ወደ ፈጠረ ወደ ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትመ​ለሱ ዘንድ ወን​ጌ​ልን እና​ስ​ተ​ም​ራ​ች​ኋ​ለን።,ወይቤልዎሙ አንትሙ ሰብእ ምንትኑ ዝ ነገር አኮኑ ከማክሙ ሰብእ ንሕነ ዘንመውት ወንሜህረክሙ ከመ ትኅድጉ ዘንተ ከንቶ ወትትመየጡ ኀበ እግዚአብሔር ሕያው ዘገብረ ሰማየ ወምድረ ወባሕረ ወኵሎ ዘውስቴቶሙ።,"“People, what are you doing? We are humans too, just like you! We are proclaiming the good news to you: turn to the living God and away from such worthless things. He “made the heaven, the earth, the sea, and everything in them.”" +አሕ​ዛ​ብን ሁሉ በቀ​ድሞ ዘመን እንደ ነበ​ሩ​በት እንደ ጠባ​ያ​ቸው ሊኖሩ ተዋ​አ​ቸው።,ወኀደጎሙ ለኵሎሙ አሕዛብ ይሑሩ በግዕዞሙ በዘቀዲሙ መዋዕል።,"In the past, he permitted every nation to go its own way." +ከዚ​ህም ሁሉ ጋር መል​ካም ሥራን እየ​ሠራ ከሰ​ማይ ዝና​ምን፥ ፍሬ የሚ​ሆ​ን​በ​ት​ንም ወራት ሲሰ​ጠን፥ ልባ​ች​ን​ንም በመ​ብ​ልና በደ​ስታ ሲሞ​ላው ራሱን ያለ ምስ​ክር አል​ተ​ወም።”,እንዘ ኢየኀድግ ርእሶ ዘእንበለ ሰማዕት ወይገብር ሠናይቶ ወይሁብ እምሰማይ ዝናመ ወያከርም በበዓመት ወያፈሪ ወያሠምር ከመ ያጽግበነ ወያስተፍሥሕ ልበነ።,"Nevertheless, he hasn’t left himself without a witness. He has blessed you by giving you rain from above as well as seasonal harvests, and satisfying you with food and happiness.”" +ይህ​ንም ብለው እን​ዳ​ይ​ሠ​ዉ​ላ​ቸው ሕዝ​ቡን በግድ አስ​ተ​ዉ​አ​ቸው።,ወዘንተ ብሂሎሙ በዕፁብ አኅደግዎሙ ለአሕዛብ ኢይሡዑ ሎሙ።በእንተ ትምይንተ አይሁድ,"Even with these words, they barely kept the crowds from sacrificing to them." +አይ​ሁ​ድም ከአ​ን​ጾ​ኪ​ያና ከኢ​ቆ​ንያ መጡ፤ ልባ​ቸ​ው​ንም እን​ዲ​ያ​ጠ​ኑ​ባ​ቸው አሕ​ዛ​ብን አባ​በ​ሉ​አ​ቸው፤ ጳው​ሎ​ስ​ንም እየ​ጐ​ተቱ ከከ​ተማ ውጭ አው​ጥ​ተው በድ​ን​ጋይ ደበ​ደ​ቡት፤ የሞ​ተም መሰ​ላ​ቸው።,ወእንዘ እሙንቱ ይሜህሩ በህየ መጽኡ አይሁድ እምአንጾኪያ ወኢቆንያ ወየውህዎሙ ለአሕዛብ ከመ ያሕሥሙ ልቦሙ ላዕሌሆሙ ወወገርዎ ለጳውሎስ ወሰሐብዎ ወአውፅእዎ አፍኣ እምሀገር ወመሰሎሙ ዘሞተ።,"Jews from Antioch and Iconium arrived and won the crowds over. They stoned Paul and dragged him out of the city, supposing he was dead." +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ከበ​ቡት፤ ነገር ግን ተነ​ሥቶ አብ​ሮ​አ​ቸው ወደ ከተማ ገባ፤ በማ​ግ​ሥ​ቱም ከበ​ር​ና​ባስ ጋር ወደ ደር​ቤን ሄደ።ወደ አን​ጾ​ኪያ ስለ መመ​ለ​ሳ​ቸው,ወዖድዎ አርዳኢሁ ወተንሥአ ወቦአ ምስሌሆሙ ሀገረ ወበሳኒታ ሖረ ምስለ በርናባስ ሀገረ ደርቤን።በእንተ ግብአቶሙ ሀገረ ልስጥራን,"When the disciples surrounded him, he got up and entered the city again. The following day he left with Barnabas for Derbe.Returning to Antioch" +በዚ​ያ​ችም ከተማ ወን​ጌ​ልን ሰበኩ፤ ብዙ ሰዎ​ች​ንም ደቀ መዛ​ሙ​ር�� አድ​ር​ገው ወደ ልስ​ጥ​ራን፥ ወደ ኢቆ​ን​ዮ​ንና ወደ አን​ጾ​ኪያ ተመ​ለሱ።,ወመሀሩ በይእቲ ሀገር ወአብኡ ብዙኃነ ወገብኡ ሀገረ ልስጥራን ወኢቆንዮን ወአንጾኪያ።,"Paul and Barnabas proclaimed the good news to the people in Derbe and made many disciples. Then they returned to Lystra, Iconium, and Antioch, where" +የደቀ መዛ​ሙ​ር​ት​ንም ልቡና አጽ​ናኑ፤ በሃ​ይ​ማ​ኖ​ትም እን​ዲ​ጸኑ፦“ በብዙ ድካ​ምና መከራ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት እን​ገባ ዘንድ ይገ​ባ​ናል” እያሉ መከ​ሩ​አ​ቸው።,ወአጽንዕዎሙ ነፍሶሙ ለሕዝብ ወመሀርዎሙ ያጥብዑ በሃይማኖት እስመ በብዙኅ ሕማም ሀለወነ ንባኣ ለመንግሥተ እግዚአብሔር።,"they strengthened the disciples and urged them to remain firm in the faith. They told them, “If we are to enter God’s kingdom, we must pass through many troubles.”" +ለቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንም ቀሳ​ው​ስ​ትን ሾሙ፤ ጾሙ፤ ጸለ​ዩም፤ ለሚ​ታ​መ​ኑ​በት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አደራ ሰጡ​አ​ቸው።,ወሤሙ ቀሲሳነ ላዕለ ቤተ ክርስቲያን ወጸለዩ ወጾሙ ወአማሕፀንዎሙ ለእግዚአብሔር ዘኪያሁ ተአመኑ።በእንተ ጸጋ ዘተውህቦሙ,"They appointed elders for each church. With prayer and fasting, they committed these elders to the Lord, in whom they had placed their trust." +ከጲ​ስ​ድ​ያም ዐል​ፈው ጵን​ፍ​ልያ ደረሱ።,ወኀሊፎሙ እምጲስድያ በጽሑ ጵንፍልያ።,"After Paul and Barnabas traveled through Pisidia, they came to Pamphylia." +ጴር​ጌን በተ​ባ​ለ​ችው ከተ​ማም ቃሉን ከተ​ና​ገሩ በኋላ ወደ ኢጣ​ሊያ ወረዱ።,ወነገሩ ቃሎሙ በሀገረ ጴርጌን ወወረዱ ኢጣልያ።,"They proclaimed the word in Perga, then went down to Attalia." +ከዚ​ያም ስለ​ሚ​ሠ​ሩት ሥራ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ አደራ ወደ ተሰ​ጡ​በት ወደ አን​ጾ​ኪያ በመ​ር​ከብ ሄዱ።,ወእምህየ ነገዱ አንጾኪያ በኀበ ተውህበ ሎሙ ጸጋ እግዚአብሔር በእንተ ግብር ዘይገብሩ።,"From there they sailed to Antioch, where they had been entrusted by God’s grace to the work they had now completed." +አን​ጾ​ኪ​ያም በደ​ረሱ ጊዜ ምእ​መ​ና​ኑን ሁሉ ሰብ​ስ​በው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያደ​ረ​ገ​ላ​ቸ​ውን ሁሉ፥ ለአ​ሕ​ዛ​ብም የሃ​ይ​ማ​ኖ​ትን በር እንደ ከፈ​ተ​ላ​ቸው ነገ​ሩ​አ​ቸው።,ወበጺሖሙ አስተጋብኡ ኵሎ ሕዝበ ወነገሩ ኵሎ ዘገብረ ሎሙ እግዚአብሔር ወዘከመ አርኀወ ሎሙ እግዚአብሔር አናቅጸ ሃይማኖት ለአሕዛብ።,"On their arrival, they gathered the church together and reported everything that God had accomplished through their activity, and how God had opened a door of faith for the Gentiles." +ከደቀ መዛ​ሙ​ር​ትም ጋር አያሌ ቀን ተቀ​መጡ።,ወነበሩ ጕንዱየ መዋዕለ ምስለ አርድእት።,They stayed with the disciples a long time. +ከይ​ሁዳ ሀገ​ርም የወ​ረዱ ሰዎች፥ “እንደ ሙሴ ሕግ ካል​ተ​ገ​ዘ​ራ​ችሁ ልት​ድኑ አት​ች​ሉም” እያሉ ወን​ድ​ሞ​ችን ያስ​ተ​ምሩ ነበር።,ወቦ እለ ወረዱ እምብሔረ ይሁዳ ወመሀርዎሙ ለሕዝብ ወይቤልዎሙ እምከመ ኢተገዘርክሙ በሕገ ሙሴ ኢትክሉ ሐዪወ።,"Some people came down from Judea teaching the family of believers, “Unless you are circumcised according to the custom we’ve received from Moses, you can’t be saved.”" +ሕዝ​ቡም እጅግ ታወኩ፤ ጳው​ሎ​ስ​ንና በር​ና​ባ​ስ​ንም ተከ​ራ​ከ​ሩ​አ​ቸው፤ ስለ​ዚህ ነገ​ርም ጳው​ሎ​ስ​ንና በር​ና​ባ​ስን፥ ጓደ​ኞ​ቻ​ቸ​ው​ንም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ወደ አሉት ወደ ሐዋ​ር​ያ​ትና ቀሳ​ው​ስት ሊል​ኳ​ቸው ተማ​ከሩ።,ወተሀውኩ ሕዝብ ፈድፋደ ወተዋቀሥዎሙ ለጳውሎስ ወለበርናባስ ወመከሩ ከመ ይፈንውዎሙ ለጳውሎስ ወለበርናባስ ወለቢጾሙኒ ኀበ ሐዋርያት ወቀሲሳን እለ በኢየሩሳሌም በእንተዝ ነገር።,"Paul and Barnabas took sides against these Judeans and argued strongly against their position.The church at Antioch appointed Paul, Barnabas, and several others from Antioch to go up to Jerusalem to set this question before the apostles and the elders." +ከቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንም በተ​ላኩ ጊዜ ወደ ሰማ​ር​ያና ወደ ፊንቄ ደር​ሰው አሕ​ዛብ ወደ ሃይ​ማ​ኖት እንደ ተመ​ለሱ ነገ​ሩ​ቸ​አ​ቸው፤ ወን​ድ​ሞ​ች​ንም ሁሉ እጅግ ደስ አሰ​ኙ​አ​ቸው።,ወተፈኒዎሙ እምቤተ ክርስቲያን በጽሑ ፊንቄ ወሰማርያ ወነገርዎሙ ዘከመ ተመይጡ አሕዛብ ወገብሩ ዐቢየ ፍሥሓ ምስለ ኵሎሙ ቢጾሙ።በእንተ ብጽሐቶሙ ኢየሩሳሌም,"The church sent this delegation on their way. They traveled through Phoenicia and Samaria, telling stories about the conversion of the Gentiles to everyone. Their reports thrilled the brothers and sisters." +ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም በደ​ረሱ ጊዜም ምእ​መ​ና​ንና ሐዋ​ር​ያት፥ ቀሳ​ው​ስ​ትም ተቀ​በ​ሉ​አ​ቸው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል ያደ​ረ​ገ​ላ​ቸ​ውን ነገ​ሩ​አ​ቸው።,ወበጺሖሙ ኢየሩሳሌም ተቀበልዎሙ ቤተ ክርስቲያን ወሐዋርያት ወቀሲሳን ወዜነውዎሙ ኵሎ ዘከመ ገብረ ሎሙ እግዚአብሔር በውስተ አሕዛብ።,"When they arrived in Jerusalem, the church, the apostles, and the elders all welcomed them. They gave a full report of what God had accomplished through their activity." +ነገር ግን ካመ​ኑት ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያን ወገን አን​ዳ​ን​ዶች ተነ​ሥ​ተው፥ “ትገ​ዝ​ሩ​አ​ቸው ዘን​ድና የሙ​ሴን ሕግ እን​ዲ​ጠ​ብቁ ታዝ​ዙ​አ​ቸው ዘንድ ይገ​ባል” አሉ።የመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ዪቱ የሐ​ዋ​ር​ያት ጉባኤ,ወቦ እለ ተንሥኡ እምሕዝበ ፈሪሳውያን ቢጽ እለ አምኑ ወይቤልዎሙ ርቱዕ ይትገዘሩ ወነአዝዞሙ ይዕቀቡ ሕገ ሙሴ።ጉባኤ ሐዋርያት ቀዳሚት,"Some believers from among the Pharisees stood up and claimed, “The Gentiles must be circumcised. They must be required to keep the Law from Moses.”" +ሐዋ​ር​ያ​ትና ቀሳ​ው​ስ​ትም ስለ​ዚህ ነገር የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን ያዩ ዘንድ ተሰ​በ​ሰቡ።,ወአንገለጉ ሐዋርያት ወቀሲሳን ከመ ይርአዩ ዘይገብሩ በእንተዝ ነገር።,The apostles and the elders gathered to consider this matter. +ብዙ ክር​ክ​ርም ከተ​ከ​ራ​ከሩ በኋላ ጴጥ​ሮስ ተነ​ሥቶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ ስሙ፤ ለአ​ሕ​ዛብ ከአፌ የወ​ን​ጌ​ሉን ቃል እን​ዳ​ሰ​ማ​ቸ​ውና እን​ዲ​ያ​ምኑ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አስ​ቀ​ድሞ እንደ መረ​ጠኝ እና​ንተ ራሳ​ችሁ ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ወእምድኅረ ተዋቀሥዎሙ በዐቢይ ጋዕዝ ተንሥአ ጴጥሮስ ወይቤሎሙ ስምዑ አኀዊነ ለሊክሙ ተአምሩ ከመ እምትካት ኀረየኒ እግዚአብሔር ከመ አስምዖሙ ቃለ አፉየ ለአሕዛብ ወትምህርተ ወንጌሉ ወይእመኑ።,"After much debate, Peter stood and addressed them, “Fellow believers, you know that, early on, God chose me from among you as the one through whom the Gentiles would hear the word of the gospel and come to believe." +ልብን የሚ​ያ​ውቅ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለእኛ እንደ ሰጠን መን​ፈስ ቅዱ​ስን በመ​ስ​ጠት መሰ​ከ​ረ​ላ​ቸው።,ወእግዚአብሔር ማእምረ ልብ ሰማዕተ ኮኖሙ ወወሀቦሙ መንፈሰ ቅዱሰ ከማነ።,"God, who knows people’s deepest thoughts and desires, confirmed this by giving them the Holy Spirit, just as he did to us." +ልባ​ቸ​ው​ንም በእ​ም​ነት አን​ጽቶ ከእኛ አል​ለ​ያ​ቸ​ውም።,ወኢፈለጦሙ እምኔነ አንጺሖ ልቦሙ በሃይማኖት።,"He made no distinction between us and them, but purified their deepest thoughts and desires through faith." +አሁ​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አት​ፈ​ታ​ተ​ኑት፤ እኛም አባ​ቶ​ቻ​ች​ንም ልን​ሸ​ከ​መው ያል​ቻ​ል​ነ​ውን ቀን​በር በደቀ መዛ​ሙ​ርት ጫንቃ ላይ ለምን ትጭ​ና​ላ​ችሁ?,ወይእዜኒ ኢታመክርዎ ለእግዚአብሔር ወኢታስክምዎሙ አርዑተ ዲበ ክሣውዲሆሙ ለአሕዛብ ዘኢክህልነ ጸዊሮቶ ኢንሕነ ወኢአበዊነ።,Why then are you now challenging God by placing a burden on the shoulders of these disciples that neither we nor our ancestors could bear? +ነገር ግን በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ጸጋ እን​ድን ዘንድ እን​ታ​መ​ና​ለን፤ እነ​ር​ሱም እንደ እኛ ይድ​ናሉ።”,ዳእሙ ከመ ንሕየው በጸጋ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ንትአመን ወከማሁ እሙንቱሂ።,"On the contrary, we believe that we and they are saved in the same way, by the grace of the Lord Jesus.”" +ያን​ጊ​ዜም ሕዝቡ ሁሉ ጸጥ ብለው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በአ​ሕ​ዛብ ዘንድ ያደ​ረ​ገ​ላ​ቸ​ውን ተአ​ም​ራ​ትና ድንቅ ሥራ ሁሉ ሲና​ገሩ ጳው​ሎ​ስ​ንና በር​ና​ባ​ስን አዳ​መ​ጡ​አ​ቸው።ስለ ያዕ​ቆብ ንግ​ግር,ወሶቤሃ አርመሙ ኵሉ ሕዝብ ወአጽምዕዎሙ ለጳውሎስ ወለበርናባስ እንዘ ይነግሩ ኵሎ ዘገብረ ሎሙ እግዚአብሔር ተአምረ ወመንክረ በውስተ አሕዛብ።በእንተ ተሰጥዎተ ያዕቆብ,The entire assembly fell quiet as they listened to Barnabas and Paul describe all the signs and wonders God did among the Gentiles through their activity. +እነ​ር​ሱም ጸጥ ባሉ ጊዜ ያዕ​ቆብ መልሶ እን​ዲህ አለ፥ “ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ ስሙኝ።,ወእምድኅረ አርመሙ ተሰጥወ ያዕቆብ ወይቤ ስምዑ አኀዊነ።,"When Barnabas and Paul also fell silent, James responded, “Fellow believers, listen to me." +ስም​ዖ​ንም፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አስ​ቀ​ድሞ አሕ​ዛ​ብን ይቅር እን​ዳ​ላ​ቸ​ውና ከው​ስ​ጣ​ቸ​ውም ለስሙ ሕዝ​ብን እንደ መረጠ ተና​ግ​ሮ​አል።,ስምዖንሂ ነገረ ዘከመ አቅደመ ተሣሀሎ እግዚአብሔር ለአሕዛብ ወነሥአ ሕዝበ እምውስቴቶሙ ለስሙ።,"Simon reported how, in his kindness, God came to the Gentiles in the first place, to raise up from them a people of God." +በዚ​ህም መጽ​ሐፍ እን​ዲህ ብሎ እንደ ተና​ገረ የነ​ቢ​ያት ቃል ይስ​ማ​ማል።,ወየኀብሩ ቃለ ነቢያት በዝንቱ በከመ ይብል መጽሐፍ።,"The prophets’ words agree with this; as it is written," +ከዚ​ህም በኋላ የወ​ደ​ቀ​ች​ውን የዳ​ዊ​ትን ቤት መልሼ እሠ​ራ​ታ​ለሁ፤ ፍራ​ሽ​ዋ​ንም አድ​ሳ​ለሁ፤,«ወእምድኅረዝ አገብኣ ወአሐንጻ ለቤተ ዳዊት ዘወድቀት ወእነድቅ መዝበራ።,"“After this I will return,”“and I will rebuild David’s fallen tent;”“I will rebuild what has been torn down.”“I will restore it”" +የቀ​ሩት ሰዎ​ችና ስሜም የተ​ጠ​ራ​ባ​ቸው አሕ​ዛብ ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ይፈ​ልጉ ዘንድ፥ ይላል ይህን የሚ​ያ​ደ​ርግ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤,ከመ ይኅሥሥዎ ለእግዚአብሔር እለ ተርፉ ዕጓለ እመሕያው ወኵሎሙ አሕዛብ እለ ተሰምየ ዲቤሆሙ ስምየ ይቤ እግዚአብሔር ዘገብረ ዘንተ።»,"“so that the rest of humanity will seek the Lord,” “even all the Gentiles who belong to me.”“The Lord says this, the one who does these things”" +ከጥ​ንት ጀምሮ ሥራው ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የታ​ወቀ ነው።,ወይትዐወቅ ለእግዚአብሔር ዘእምፍጥረተ ዓለም።,known from earliest times. +“አሁ​ንም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በተ​መ​ለሱ አሕ​ዛብ ላይ ሥር​ዐት አታ​ክ​ብዱ እላ​ች​ኋ​ለሁ።,ወይእዜኒ እብለክሙ ኢታክብዱ ላዕለ አሕዛብ እለ ተመይጡ ኀበ እግዚአብሔር።,"“Therefore, I conclude that we shouldn’t create problems for Gentiles who turn to God." +ነገር ግን ለጣ​ዖት ከሚ​ሠ​ዋው፥ ከዝ​ሙት፥ ሞቶ የተ​ገ​ኘ​ው​ንና ደም ከመ​ብ​ላት እን​ዲ​ርቁ፥ ለራ​ሳ​ቸው የሚ​ጠ​ሉ​ት​ንም በወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው ላይ እን​ዳ​ያ​ደ​ርጉ እዘ​ዙ​አ​ቸው።,ዳእሙ አዝዝዎሙ ይርሐቁ እምዘ ይዘብሑ ለአማልክት ወእማውታ ወደም ወእምዝሙት ወዘይጸልኡ ለርእሶሙ ኢይግበሩ ዲበ ቢጾሙ።,"Instead, we should write a letter, telling them to avoid the pollution associated with idols, sexual immorality, eating meat from strangled animals, and consuming blood." +ሙሴም ከጥ​ንት ጀምሮ በየ​ከ​ተ​ማዉ የሚ​ሰ​ብ​ክ​ላ​ቸው ትም​ህ​ርት ነበር፤ በየ​ም​ኵ​ራ​ቡም በየ​ሰ​ን​በቱ ያነ​ብ​ቡት ነበር።”ስለ ሐዋ​ር​ያት ጉባኤ መል​እ​ክት,ወሙሴሂ ቦ እምቀዲሙ ዘይሰብክ ሎሙ በበአህ��ር ወያነብብዎ በመኳርብት በኵሉ ሰናብት።በእንተ መልእክተ ሐዋርያት,"After all, Moses has been proclaimed in every city for a long time, and is read aloud every Sabbath in every synagogue.”Letter to the Gentile believers" +ከዚ​ህም በኋላ ሐዋ​ር​ያ​ትና ቀሳ​ው​ስት ሕዝ​ቡም ሁሉ ከጳ​ው​ሎ​ስና ከበ​ር​ና​ባስ ጋር ወደ አን​ጾ​ኪያ የሚ​ል​ኳ​ቸ​ውን ሰዎች ይመ​ርጡ ዘንድ ተስ​ማሙ፤ ከባ​ል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ቸው መካ​ከ​ልም የተ​ማ​ሩ​ትን ሰዎች በር​ና​ባስ የተ​ባለ ይሁ​ዳ​ንና ሲላ​ስን መረጡ።,ወእምዝ ኀብሩ ሐዋርያት ወቀሲሳን ወኵሉ ሕዝብ ከመ ይኅረዩ እምውስቴቶሙ ዕደወ ዘይፌንዉ አንጾኪያ ምስለ ጳውሎስ ወበርናባስ ወኀረዩ ይሁዳሃ ዘተሰምየ በርስያን ወሲላስሃ ዕደወ ሊቃውንተ በውስተ ቢጾሙ።,"The apostles and the elders, along with the entire church, agreed to send some delegates chosen from among themselves to Antioch, together with Paul and Barnabas. They selected Judas Barsabbas and Silas, who were leaders among the brothers and sisters." +እን​ዲህ የም​ትል መል​እ​ክ​ትም በእ​ጃ​ቸው ጻፉ፤ “ከሐ​ዋ​ር​ያ​ትና ከቀ​ሳ​ው​ስት ከወ​ን​ድ​ሞ​ችም በአ​ን​ጾ​ኪያ፥ በሶ​ር​ያና በኪ​ል​ቅያ ለሚ​ኖሩ፥ ከአ​ሕ​ዛብ ላመኑ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ትድ​ረስ፤ ሰላም ለእ​ና​ንተ ይሁን፥ ደስ ይበ​ላ​ችሁ።,ወጸሐፉ በእደዊሆሙ መልእክተ እንተ ትብል ከመዝ እምልኡካን ወቀሲሳን ለአኀው ለእለ በአንጾኪያ ወሶርያ ወቂልቅያ አኀዊነ እለ አምኑ እምውስተ አሕዛብ ሰላም ለክሙ ወትፍሥሕት።,"They were to carry this letter:The apostles and the elders, to the Gentile brothers and sisters in Antioch, Syria, and Cilicia. Greetings!" +ያላ​ዘ​ዝ​ና​ቸው ሰዎች ከእኛ ወጥ​ተው፦ ‘ትገ​ዘሩ ዘን​ድና የኦ​ሪ​ት​ንም ሕግ ትጠ​ብቁ ዘንድ ይገ​ባ​ች​ኋል’ ብለው በነ​ገር እንደ አወ​ኩ​አ​ች​ሁና ልባ​ች​ሁን እንደ አና​ወ​ጡት ሰም​ተ​ናል።,እስመ ሰማዕነ ከመ ቦ እለ ወፅኡ እምኔነ ወሆክዋ ለነፍስክሙ በነገር እንዘ ይብሉ ተገዘሩ ወዕቀቡ ሕገ ኦሪት ዕደው እለ ኢአዘዝናሆሙ ወኢበአሐቲኒ እምዝንቱ ነገር ዘይቤሉክሙ።,We’ve heard that some of our number have disturbed you with unsettling words we didn’t authorize. +ሁላ​ችን ከተ​ሰ​በ​ሰ​ብን በኋላ በአ​ንድ ቃል በየን፤ አንድ ሆነ​ንም ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ከጳ​ው​ሎ​ስና ከበ​ር​ና​ባስ ጋር ወደ እና​ንተ የም​ን​ል​ካ​ቸ​ውን ሰዎች መረ​ጥን።,ወርኢነ እምድኅረ ተጋባእነ ኵልነ በአሐዱ ምክር ወኀቢረነ ኀረይነ ዕደወ ዘንፌኑ ኀቤክሙ ምስለ አኀዊነ በርናባስ፥ ወጳውሎስ።,We reached a united decision to select some delegates and send them to you along with our dear friends Barnabas and Paul. +እነ​ር​ሱም ስለ ጌታ​ችን ስለ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ሰው​ነ​ታ​ቸ​ውን አሳ​ል​ፈው የሰጡ ሰዎች ናቸው።,ዕደው እለ መጠዉ ነፍሶሙ በእንተ ስሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,These people have devoted their lives to the name of our Lord Jesus Christ. +ይሁ​ዳ​ንና ሲላ​ስን ልከ​ና​ቸ​ዋ​ልና እነ​ርሱ በቃ​ላ​ቸው ይህን ያስ​ረ​ዱ​አ​ች​ኋል።,ወፈነውነ ይሁዳሃ ወሲላስሃ ወእሙንቱ ያጤይቁክሙ በቃሎሙ ዘንተ።,"Therefore, we are sending Judas and Silas. They will confirm what we have written." +ሥር​ዐት እን​ዳ​ና​ከ​ብድ ሌላም ሸክም እን​ዳ​ን​ጨ​ምር መን​ፈስ ቅዱስ ከእኛ ጋር ነውና፤ ነገር ግን ይህን በግድ ትተዉ ዘንድ እና​ዝ​ዛ​ች​ኋ​ለን።,እስመ ኀብረ መንፈስ ቅዱስ ምስሌነ ከመ ኢናክብድ ወኢንወስክ ባዕደ ዘእንበለ ዳእሙ ንኤዝዘክሙ ዘንተ ትኅድጉ በግብር።,The Holy Spirit has led us to the decision that no burden should be placed on you other than these essentials: +ለአ​ማ​ል​ክት የተ​ሠ​ዋ​ውን፥ ሞቶ የተ​ገ​ኘ​ውን፥ ደም​ንም አት​ብሉ፤ ከዝ​ሙ​ትም ራቁ፤ በራ​ሳ​ችሁ የም​ት​ጠ​ሉ​ት​ንም በወ​ን��ድ​ሞ​ቻ​ችሁ ላይ አታ​ድ​ርጉ፥ ከእ​ነ​ዚህ ሥራ​ዎ​ችም ሰው​ነ​ታ​ች​ሁን ብት​ጠ​ብቁ በሰ​ላም ትኖ​ራ​ላ​ችሁ፤ ደኅና ሁኑ።”,ወኢትብልዑ ዝቡሐ ለአማልክት ማውታ ወደመ ወትርኀቁ እምዝሙት ወዘትጸልኡ ለርእስክሙ ኢትግበሩ ዲበ ቢጽክሙ ወለእመ ዐቀብክሙ ነፍሰክሙ እምእሉ ምግባራት ትሄልዉ በሰላም ዳኅነ ሀልዉ።በእንተ እለ ተፈንዉ እምኀበ ሐዋርያት,"refuse food offered to idols, blood, the meat from strangled animals, and sexual immorality. You will do well to avoid such things. Farewell." +እነ​ር​ሱም ተል​ከው ወደ አን​ጾ​ኪያ ወረዱ፤ ሕዝ​ቡ​ንም ሰብ​ስ​በው የተ​ላ​ከ​ውን ደብ​ዳቤ ሰጡ​አ​ቸው።,ወተፈኒዎሙ እሙንቱ ወረዱ አንጾኪያ ወአስተጋብኡ ሕዝበ ወመጠውዎሙ መጽሐፈ መልእክት።,"When Barnabas, Paul, and the delegates were sent on their way, they went down to Antioch. They gathered the believers and delivered the letter." +እነ​ር​ሱም አን​ብ​በው እጅግ ደስ አላ​ቸው፥ ተጽ​ና​ኑም።,ወአንቢቦሙ ተፈሥሑ ዐቢየ ፍሥሓ ወተናዘዙ።,"The people read it, delighted with its encouraging message." +ይሁ​ዳና ሲላ​ስም መም​ህ​ራን ነበ​ሩና አስ​ተ​ማ​ሩ​አ​ቸው፤ ወን​ድ​ሞ​ች​ንም በብዙ ቃል አጽ​ና​ኑ​አ​ቸው።,ወአጽንዑ አኀወ በነገር ዘተርፈ በቃሎሙ ወመሀርዎሙ ይሁዳ ወሲላስ እስመ ነቢያት እሙንቱ ወአጽንዕዎሙ ለቢጾሙ በቃሎሙ።,"Judas and Silas were prophets, and they said many things that encouraged and strengthened the brothers and sisters." +በእ​ነ​ር​ሱም ዘንድ አያሌ ቀን ከተ​ቀ​መጡ በኋላ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸ​ውን ተሰ​ና​ብ​ተው በሰ​ላም ወደ ሐዋ​ር​ያት ተመ​ለሱ።,ወጐንድዮሙ ፈነውዎሙ በሰላም ቢጾሙ ኀበ ልኡካን።,"Judas and Silas stayed there awhile, then were sent back with a blessing of peace from the brothers and sisters to those who first sent them." +ሲላስ ግን በዚያ ሊቈይ ወደደ።,ወአጥብዐ ሲላስ ይንበር ህየ።, +ጳው​ሎ​ስና በር​ና​ባ​ስም በአ​ን​ጾ​ኪያ ቈዩ፤ ከሌ​ሎች ብዙ ሰዎች ጋርም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ሰበኩ፤ አስ​ተ​ማ​ሩም።ጳው​ሎ​ስና በር​ና​ባስ እንደ ተለ​ያዩ,ወጳውሎስ ወበርናባስ ጐንደዩ አንጾኪያ ወመሀሩ ወሰበኩ ቃለ እግዚአብሔር ምስለ ባዕዳን ብዙኃን።በእንተ ሐውጾተ አኀው,"Paul and Barnabas stayed in Antioch, where, together with many others, they taught and proclaimed the good news of the Lord’s word.Paul and Barnabas part company" +ከጥ​ቂት ቀን በኋ​ላም ጳው​ሎስ በር​ና​ባ​ስን፦“እን​ግ​ዲ​ህስ እን​መ​ለ​ስና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ባስ​ተ​ማ​ር​ን​ባ​ቸው ሀገ​ሮች ያሉ​ትን ወን​ድ​ሞች እን​ጐ​ብ​ኛ​ቸው፤ እን​ዴት እን​ዳ​ሉም እን​ወቅ” አለው።,ወእምድኅረ ኅዳጥ መዋዕል ይቤሎ ጳውሎስ ለበርናባስ ንሠወጥ እንከሰ ወነሐውጾሙ ለኵሎሙ ቢጽነ በኵሉ አህጉር እለ መሀርኖሙ ቃለ እግዚአብሔር ወናእምር ዘከመ እፎ ሀለዉ።,"Some time later, Paul said to Barnabas, “Let’s go back and visit all the brothers and sisters in every city where we preached the Lord’s word. Let’s see how they are doing.”" +በር​ና​ባ​ስም ማር​ቆስ የተ​ባ​ለ​ውን ዮሐ​ን​ስን ከእ​ነ​ርሱ ጋር ይዞት ሊሄድ ወደደ።,ወፈቀደ በርናባስ ይንሥኦ ለዮሐንስ ዘተሰምየ ማርቆስ።,Barnabas wanted to take John Mark with them. +ጳው​ሎስ ግን ከእ​ነ​ርሱ ጋር ሊወ​ስ​ደው አል​ፈ​ቀ​ደም፤ እነ​ርሱ በጵ​ን​ፍ​ልያ ሳሉ ትቶ​አ​ቸው ሄዶ​አ​ልና፤ አብ​ሮ​አ​ቸ​ውም ለሥራ አል​መ​ጣም ነበ​ርና።,ወኢፈቀደ ጳውሎስ ይንሥኦ ምስሌሆሙ እስመ ኀደጎሙ እንዘ እሙንቱ በጵንፍልያ ወሖረ ወኢመጽአ ምስሌሆሙ ውስተ ግብር።,"Paul insisted that they shouldn’t take him along, since he had deserted them in Pamphylia and hadn’t continued with them in their work." +ስለ​ዚ​ህም ተኰ​ራ​ር​ፈው እርስ በር​ሳ​ቸው ተለ​ያዩ፤ በር​ና​ባ​ስም ማር​ቆ​ስን ይዞ በመ​ር​ከብ ወደ ቆጵ​ሮስ ሄደ።,ወበእንተዝ ተማዕዑ ወተፋለጡ ዘዘዚኣሆሙ በርናባስ ነሥኦ ለማርቆስ ወነገደ ቆጵሮስ።,Their argument became so intense that they went their separate ways. Barnabas took Mark and sailed to Cyprus. +ጳው​ሎስ ግን ሲላ​ስን መረጠ፤ ወን​ድ​ሞ​ችም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ አደራ ከሰ​ጡት በኋላ ሄደ።,ወጳውሎስ ኀረዮ ለሲላስ ወሖረ ወአማሕፀንዎ ቢጹ በጸጋ እግዚአብሔር።,"Paul chose Silas and left, entrusted by the brothers and sisters to the Lord’s grace." +በሶ​ር​ያና በኪ​ል​ቅ​ያም እየ​ዞረ አብ​ያተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ና​ትን አጽ​ናና።,ወዖደ ሶርያ ወቂልቅያ ወአጽንዐ አብያተ ክርስቲያናት።,"He traveled through Syria and Cilicia, strengthening the churches." +ወደ ደር​ቤ​ንና ወደ ልስ​ጥ​ራን ከተ​ማም ደረሰ፤ እነ​ሆም፥ በዚያ የአ​ን​ዲት ያመ​ነች አይ​ሁ​ዳ​ዊት ልጅ ጢሞ​ቴ​ዎስ የሚ​ባል አንድ ደቀ መዝ​ሙር ነበር፤ አባቱ ግን አረ​ማዊ ነበረ።,ወበጽሐ ሀገረ ደርቤን ወልስጥራን ወረከበ አሐደ ረድአ ዘስሙ ጢሞቴዎስ ወእሙሰ አይሁዳዊት ወአምነት ወአቡሁሰ አረማዊ።,"Paul reached Derbe, and then Lystra, where there was a disciple named Timothy. He was the son of a believing Jewish woman and a Greek father." +በደ​ር​ቤ​ንና በል​ስ​ጥ​ራን በኢ​ቆ​ን​ዮ​ንም ያሉ ወን​ድ​ሞች ሁሉ ይመ​ሰ​ክ​ሩ​ለት ነበር።,ወይንእድዎ ኵሉ ቢጹ እለ በልስጥራን ወደርቤን ወኢቆንዮን።በእንተ አሰስሎተ ምክንያት,The brothers and sisters in Lystra and Iconium spoke well of him. +ጳው​ሎ​ስም ከእ​ርሱ ጋር ይዞት ሊሄድ ወደደ፤ በዚ​ያም ሀገር ስለ አሉት አይ​ሁድ ወስዶ ገረ​ዘው፤ አባቱ አረ​ማዊ እንደ ነበረ ሁሉም ያውቁ ነበ​ርና።,ወአፍቀረ ጳውሎስ ይንሥኦ ምስሌሁ ወይሑር ወነሥኦ ወገዘሮ በእንተ አይሁድ እለ ውስተ ውእቱ ብሔር እስመ የአምርዎ ኵሎሙ ከመ አረማዊ አቡሁ።,"Paul wanted to take Timothy with him, so he circumcised him. This was because of the Jews who lived in those areas, for they all knew Timothy’s father was Greek." +በየ​ከ​ተ​ማ​ውም ሲሔዱ፥ ሐዋ​ር​ያ​ትና ቀሳ​ው​ስት በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ያዘ​ዙ​ትን ሥር​ዐት አስ​ተ​ማ​ሩ​አ​ቸው።,ወሖሩ አህጉረ ወመሀርዎሙ ሥርዐተ ሐዋርያት ዘአዘዙ ኀቢሮሙ በኢየሩሳሌም ምስለ ቀሲሳን።,"As Paul and his companions traveled through the cities, they instructed Gentile believers to keep the regulations put in place by the apostles and elders in Jerusalem." +አብ​ያተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ና​ትም በሃ​ይ​ማ​ኖት ጸኑ፤ ዕለት ዕለ​ትም ቍጥ​ራ​ቸው ይበዛ ነበር።,ወጸንዑ አብያተ ክርስቲያናት በሃይማኖት ወእንተ ጸብሐት ይበዝኁ ሕዝብ።,So the churches were strengthened in the faith and every day their numbers flourished.Vision of the Macedonian +ነገር ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል በእ​ስያ እን​ዳ​ይ​ና​ገሩ መን​ፈስ ቅዱስ ስለ​ከ​ለ​ከ​ላ​ቸው ወደ ፍር​ግ​ያና ወደ ገላ​ትያ አው​ራጃ ሄዱ፤,ወሖሩ ብሔረ ፍርግያ ወብሔረ ገላትያ ወከልኦሙ መንፈስ ቅዱስ ኢይንግሩ ቃለ እግዚአብሔር በእስያ።,Paul and his companions traveled throughout the regions of Phrygia and Galatia because the Holy Spirit kept them from speaking the word in the province of Asia. +ሚስያ በደ​ረሱ ጊዜም ወደ ቢታ​ንያ ሊሄዱ ወደዱ፤ የጌ​ታ​ችን ኢየ​ሱስ መን​ፈስ ግን አል​ፈ​ቀ​ደ​ላ​ቸ​ውም።,ወበጺሖሙ ሚስያ ፈቀዱ ይሑሩ ቢታንያ ወኢያብሖሙ መንፈሱ ለእግዚእ ኢየሱስ።በእንተ ብእሲ ዘአስተርአዮ ለጳውሎስ,"When they approached the province of Mysia, they tried to enter the province of Bithynia, but the Spirit of Jesus wouldn’t let them." +ከሚ​ስ​ያም ዐል​ፈው ወደ ጢሮ​አዳ ወረዱ።,ወኀሊፎሙ እምነ ሚስያ ወረዱ ጢሮአዳ።,"Passing by Mysia, they went down to Troas instead." +ለጳ​ው​ሎ​ስም በሌ​ሊት አንድ መቄ​ዶ​ናዊ ሰው ቁሞ፥ “ወደ እኛ ወደ መቄ​ዶ​ንያ ዕለ​ፍና ርዳን” እያለ ሲማ​ል​ደው በራ​እይ ተገ​ለ​ጸ​ለ���።,ወአስተርአዮ ለጳውሎስ በሌሊት ብእሲ መቄዶናዊ ይቀውም ወያስተበቍዖ ወይቤሎ ኅልፍ እንተ መንገሌነ ለመቄዶንያ ወነዓ ርድአነ።,"A vision of a man from Macedonia came to Paul during the night. He stood urging Paul, “Come over to Macedonia and help us!”" +ራእ​ዩ​ንም ባየ ጊዜ ወዲ​ያ​ውኑ ወደ መቄ​ዶ​ንያ ልን​ሄድ ወደ​ድን፤ ወን​ጌ​ልን እን​ሰ​ብ​ክ​ላ​ቸው ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ጠ​ራን መስ​ሎ​ና​ልና።,ወርእዮ ዘንተ ፈቀድነ ንሑር እንተ መቄዶንያ እስመ መሰለነ ዘጸውዐነ እግዚአብሔር ንምሀሮሙ ሃይማኖተ።,"Immediately after he saw the vision, we prepared to leave for the province of Macedonia, concluding that God had called us to proclaim the good news to them.Lydia’s conversion" +ከጢ​ሮ​አ​ዳም ወጥ​ተን ወደ ሰሞ​ት​ራቄ ገባን፤ በማ​ግ​ሥ​ቱም ናጶሊ ወደ​ም​ት​ባ​ለው ሀገር በመ​ር​ከብ መጣን።,ወወፂአነ እምጢሮአዳ አፍጠነ ወበጻሕነ ሰሞትራቄ ወበሳኒታ ሖርነ ሀገረ እንተ ስማ ናጱሌ።,We sailed from Troas straight for Samothrace and came to Neapolis the following day. +ከዚ​ያም ወደ ፊል​ጵ​ስ​ዩስ ሄድን፤ ይህ​ች​ውም የመ​ቄ​ዶ​ንያ ዋና ከተ​ማና የሮም ቅኝ ግዛት ነበ​ረች፤ በዚ​ያ​ችም ሀገር ጥቂት ቀን ሰነ​በ​ትን።ስለ ሐር ነጋ​ዴ​ዪቱ ሴት,ወእምህየ ፊልጵስዩስ እንተ ይእቲ ቀዳሚተ መቄዶንያ ወይእቲ ሀገረ ቆሎንያ ወነበርነ በይእቲ ሀገር ኅዳጠ መዋዕለ።በእንተ ብእሲት ሠያጢተ አጌ,"From there we went to Philippi, a city of Macedonia’s first district and a Roman colony. We stayed in that city several days." +በሰ​ን​በት ቀንም ከከ​ተ​ማዉ በር ወደ ባሕሩ ዳር ወጣን፤ በዚያ የጸ​ሎት ቤት ያለ መስ​ሎን ነበ​ርና፤ በዚ​ያም ተቀ​ም​ጠን፥ በዚያ ለተ​ሰ​በ​ሰቡ ሴቶች እና​ስ​ተ​ምር ጀመ​ርን።,ወወፃእነ በዕለተ ሰንበት እምአንቀጸ ሀገር መንገለ ድንጋገ ፈለግ እስመ ቤተ ጸሎት ህየ ሀሎ ወነበርነ ወአኀዝነ ከመ ንንግር ለአንስት እለ ተጋብኣ ህየ።,"On the Sabbath we went outside the city gate to the riverbank, where we thought there might be a place for prayer. We sat down and began to talk with the women who had gathered." +በመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም ቀይ ሐር የም​ት​ሸጥ ከት​ያ​ጥ​ሮን ሀገር የመ​ጣች እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የም​ት​ፈራ አን​ዲት ሴት ነበ​ረች፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ልቡ​ና​ዋን ከፍ​ቶ​ላት ነበ​ርና ጳው​ሎስ የሚ​ያ​ስ​ተ​ም​ረ​ውን ታዳ​ምጥ ነበር፤ ስም​ዋም ልድያ ይባል ነበር።,ወሀለወት ማእከሎን አሐቲ ብእሲት ሠያጢተ አጌ እንተ ሀገረ ትያጥሮን ፈራሂተ እግዚአብሔር ወታጸምዕ ትምህርቶ ለጳውሎስ እስመ ከሠተ እግዚአብሔር እዝና ወስማ ልድያ።,"One of those women was Lydia, a Gentile God-worshipper from the city of Thyatira, a dealer in purple cloth. As she listened, the Lord enabled her to embrace Paul’s message." +እር​ስ​ዋም ከቤተ ሰቦ​ችዋ ጋር ተጠ​መ​ቀች፤ “ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አማኝ ካደ​ረ​ጋ​ች​ሁ​ኝስ ወደ ቤቴ ገብ​ታ​ችሁ እደሩ” ብላ ማለ​ደ​ችን፤ የግ​ድም አለ​ችን።ጋኔን ስለ​ሚ​ጥ​ላት ሴት,ወተጠምቀት ምስለ ኵሉ ሰብኣ ወአስተብቍዐተነ ወትቤለነ ለእመሁ ረሰይክሙኒ መሃይምተ ለእግዚአብሔር ባኡ ቤትየ ወኅድሩ ወአገበረተነ ብዙኀ።በእንተ ወለት እንተ ይትዋረዳ ጋኔን,"Once she and her household were baptized, she urged, “Now that you have decided that I am a believer in the Lord, come and stay in my house.” And she persuaded us.Paul and Silas in prison" +ለጸ​ሎት ስን​ሄ​ድም የም​ዋ​ር​ተ​ኛ​ነት መን​ፈስ ያደ​ረ​ባት አን​ዲት ልጅ አገ​ኘ​ችን፤ በጥ​ን​ቈ​ላም የም​ታ​ገ​ኘ​ውን ብዙ እጅ መንሻ ለጌ​ቶ​ችዋ ታገባ ነበር።,ወእንዘ ነሐውር ለጸሎት ረከበተነ አሐቲ ወለት እንተ ይትዋረዳ ጋኔን ወታገብእ ለአጋእዝቲሃ ብዙኀ ብነተ እምዘ ትነሥእ ሐፍሥ።,"One day, when we were on the way to the place for prayer, we met a slave woman. She had a spirit that enabled her to predict the future. She made a lot of money for her owners through fortune-telling." +ከዚ​ህም በኋላ ጳው​ሎ​ስ​ንና እኛን እየ​ተ​ከ​ተ​ለች፥ “እነ​ዚህ ሰዎች የል​ዑል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ጋ​ዮች ናቸው፤ የሕ​ይ​ወ​ት​ንም መን​ገድ ያስ​ተ​ም​ሩ​አ​ች​ኋል” እያ​ለች ትጮኽ ነበር።,ወእምዝ ተለወት ድኅሬሁ ለጳውሎስ ወድኅሬነ እንዘ ትኬልሕ ወትብል እሉ ዕደው አግብርተ እግዚአብሔር ልዑል እሙንቱ ወይሜህሩክሙ ፍኖተ ሕይወት።,"She began following Paul and us, shouting, “These people are servants of the Most High God! They are proclaiming a way of salvation to you!”" +ብዙ ቀንም እን​ዲሁ ታደ​ርግ ነበር፤ ጳው​ሎ​ስ​ንም አሳ​ዘ​ነ​ችው፤ መለስ ብሎም፥ “መን​ፈስ ርኩስ፥ ከእ​ር​ስዋ እን​ድ​ት​ወጣ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም አዝ​ዤ​ሃ​ለሁ” አለው፤ ወዲ​ያ​ው​ኑም ተዋት።,ወከመዝ ትገብር ብዙኀ መዋዕለ ወአጽሐቀቶ ለጳውሎስ ወተመይጠ ወይቤሎ ለውእቱ መንፈስ እኤዝዘከ በስሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ትፃእ ወኀደጋ በጊዜሃ።በእንተ እለ ሰከይዎሙ ለጳውሎስ ወለሲላስ,"She did this for many days.This annoyed Paul so much that he finally turned and said to the spirit, “In the name of Jesus Christ, I command you to leave her!” It left her at that very moment." +ጌቶ​ች​ዋም የም​ታ​ገ​ባ​ላ​ቸው የጥ​ቅ​ማ​ቸው ተስፋ እንደ ቀረ ባዩ ጊዜ ጳው​ሎ​ስ​ንና ሲላ​ስን ይዘው በገ​በያ እየ​ጐ​ተቱ ወደ ገዢ​ዎች ወሰ​ዱ​አ​ቸው።,ወርእዮሙ አጋእዝቲሃ ከመ አልቦ እምኀበ ታገብእ ብነታ አኀዝዎሙ ለጳውሎስ ወለሲላስ ወሰሐብዎሙ እንተ ምሥያጥ ወአብጽሕዎሙ ኀበ መኳንንት።,Her owners realized that their hope for making money was gone. They grabbed Paul and Silas and dragged them before the officials in the city center. +ወደ ገዢ​ዎ​ችም አቅ​ር​በው፥ “እነ​ዚህ ሰዎች ከተ​ማ​ች​ንን ያሸ​ብ​ሩ​ብ​ናል፤ እነ​ር​ሱም አይ​ሁድ ናቸው።,ወይቤሉ እሉ ዕደው የሀውኩ ሀገረ ወአይሁድ እሙንቱ።,"When her owners approached the legal authorities, they said, “These people are causing an uproar in our city. They are Jews" +እኛ የሮሜ ሰዎች ስን​ሆ​ንም ልና​ደ​ር​ገው የማ​ይ​ገ​ባ​ንን ሕግ ይና​ገ​ራሉ” አሉ።,ወይሜህሩ ለነ ሕገ ዘኢይከውነነ ለገቢር እንዘ ሰብአ ሮሜ ንሕነ።በእንተ ተዘብጦቶሙ ወተሞቅሖቶሙ,who promote customs that we Romans can’t accept or practice.” +ሕዝ​ቡም ተነ​ሡ​ባ​ቸው፤ ገዢ​ዎ​ቹም ልብ​ሳ​ቸ​ውን ገፍ​ፈው በበ​ትር ይመ​ቱ​አ​ቸው ዘንድ አዘዙ።,ወተጋብኡ ሕዝብ ወመኳንንት ወአኀዙ ይዝብጥዎሙ በበትር ወሠጠጡ አልባሲሆሙ።,"The crowd joined in the attacks against Paul and Silas, so the authorities ordered that they be stripped of their clothes and beaten with a rod." +በብ​ዙም ደብ​ድ​በው አሰ​ሩ​አ​ቸው፤ የወ​ህኒ ቤቱን ዘበ​ኛም አጽ​ንቶ እን​ዲ​ጠ​ብ​ቃ​ቸው አዘ​ዙት።,ወዘበጥዎሙ ብዙኀ ወሞቅሕዎሙ ወአዘዝዎ ለዐቃቤ ቤተ ሞቅሕ ያጽንዕ ዐቂቦቶሙ።,"When Paul and Silas had been severely beaten, the authorities threw them into prison and ordered the jailer to secure them with great care." +እር​ሱም ትእ​ዛ​ዙን ተቀ​ብሎ ወደ ውስ​ጠ​ኛው ወኅኒ ቤት አስ​ገ​ባ​ቸው፤ እግ​ራ​ቸ​ው​ንም በግ​ንድ አጣ​ብቆ ጠረ​ቃ​ቸው።,ወተአዚዞ ሞቅሖሙ ውስተ ውሳጤ ቤተ ሞቅሕ ወአጽንዐ እገሪሆሙ ውስተ ጕንድ።በእንተ ጸልዮቶሙ ውስተ ቤተ ሞቅሕ,"When he received these instructions, he threw them into the innermost cell and secured their feet in stocks." +በመ​ን​ፈቀ ሌሊ​ትም ጳው​ሎ​ስና ሲላስ ጸለዩ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በዜማ አመ​ሰ​ገ​ኑት፤ እስ​ረ​ኞ​ቹም ይሰ​ሙ​አ​ቸው ነበር።,ወጊዜ መንፈቀ ሌሊት ጸለዩ ጳውሎስ ወሲላስ ወሰብሕዎ ለእግዚአብሔር ወሙቁሓን ይሰምዕዎሙ።,"Around midnight Paul and Silas were praying and singing hymns to God, and the other prisoners were listening to them." +ድን​ገ​ትም ታላቅ ንው​ጽ​ው​ጽታ ሆነ፤ የወ​ህኒ ቤቱ መሠ​ረ​ትም ተና​ወጠ፤ በሮ​ችም ሁሉ ያን​ጊዜ ተከ​ፈቱ፤ የሁ​ሉም እግር ብረ​ቶ​ቻ​ቸው እየ​ወ​ለቁ ወደቁ።,ወሶቤሃ አድለቅለቀ ዐቢይ ድልቅልቅ ወአንቀልቀለ መሠረተ ቤተ ሞቅሕ ወተርኅወ በጊዜሃ ኵሉ አንቀጽ ወተፈትሑ መዋቅሕቲሆሙ ለኵሎሙ።,All at once there was such a violent earthquake that it shook the prison’s foundations. The doors flew open and everyone’s chains came loose. +የወ​ህኒ ቤቱ ጠባ​ቂም ከእ​ን​ቅ​ልፉ በነቃ ጊዜ በሮች ሁሉ ተከ​ፍ​ተው አየ፤ ሰይ​ፉ​ንም መዝዞ ራሱን ሊገ​ድል ወደደ፤ እስ​ረ​ኞቹ ያመ​ለ​ጡት መስ​ሎት ነበ​ርና።,ወሶበ ነቅሀ ዐቃቤ ቤተ ሞቅሕ ርእየ ርኅወ ኵሎ አናቅጸ ወመልሐ መጥባሕቶ ወፈቀደ ይትረገዝ ለሊሁ እስመ መሰሎ ዘአምሠጡ ሙቁሓን።,"When the jailer awoke and saw the open doors of the prison, he thought the prisoners had escaped, so he drew his sword and was about to kill himself." +ጳው​ሎ​ስም፥ “በራ​ስህ ክፉ ነገር አታ​ድ​ርግ፤ ሁላ​ች​ንም ከዚህ አለን” ብሎ በታ​ላቅ ቃል ጮኸ።,ወከልሐ ሎቱ ጳውሎስ ወይቤሎ ኢትግበር እኩየ ዲበ ነፍስከ እስመ ሀሎነ ኵልነ ዝየ።,"But Paul shouted loudly, “Don’t harm yourself! We’re all here!”" +መብ​ራት አም​ጥ​ቶም እየ​ተ​ን​ቀ​ጠ​ቀጠ ወደ ውስጥ ሄደና ለጳ​ው​ሎ​ስና ለሲ​ላስ ወድቆ ሰገደ።,ወአምጽአ ማኅቶተ ወሖረ እንዘ ይርዕድ እንተ ውስጥ ወሰገደ ኀበ ጳውሎስ ወሲላስ።,"The jailer called for some lights, rushed in, and fell trembling before Paul and Silas." +ወደ ውጭም አው​ጥቶ “ጌቶች፥ እድን ዘንድ ምን ላድ​ርግ?” አላ​ቸው።,ወአውፅኦሙ አፍኣ ወይቤሎሙ አጋእዝትየ ምንተ እግበር ከመ እድኀን።,"He led them outside and asked, “Honorable masters, what must I do to be rescued?”" +እነ​ር​ሱም፥ “በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ እመን፤ አን​ተና ቤተ ሰብ​ህም ሁሉ ትድ​ና​ላ​ችሁ” አሉት።,ወይቤልዎ እመን በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወተሐዩ አንተ ወኵሉ ቤትከ።,"They replied, “Believe in the Lord Jesus, and you will be saved—you and your entire household.”" +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቃል ለእ​ር​ሱና በቤቱ ላሉት ሁሉ ነገ​ሩ​አ​ቸው።,ወነገርዎ ቃለ እግዚአብሔር ሎቱ ወለኵሉ ሰብኡ።,They spoke the Lord’s word to him and everyone else in his house. +ወዲ​ያ​ው​ኑም በሌ​ሊት ወስዶ ቍስ​ላ​ቸ​ውን አጠ​በ​ላ​ቸው፤ እር​ሱም በዚ​ያው ጊዜ ከቤተ ሰቡ ሁሉ ጋር ተጠ​መቀ።,ወነሥኦሙ ሶቤሃ በሌሊት ወኀፀቦሙ እምቅሥፈቶሙ ወተጠምቀ ውእቱኒ ወኵሉ ሰብኡ በጊዜሃ።,"Right then, in the middle of the night, the jailer welcomed them and washed their wounds. He and everyone in his household were immediately baptized." +ወደ ቤቱም አግ​ብቶ ማዕድ አቀ​ረ​በ​ላ​ቸው፤ በጌ​ታ​ችን ስለ አመ​ነም እርሱ ከቤተ ሰቡ ጋር ደስ አለው።,ወአዕረጎሙ ውስተ ቤቱ ወሠርዐ ማእደ ወተፈሥሐ ውእቱ ወኵሉ ቤቱ በአሚነ እግዚእነ።በእንተ ፀአቶሙ እምቤተ ሞቅሕ,He brought them into his home and gave them a meal. He was overjoyed because he and everyone in his household had come to believe in God. +በነጋ ጊዜም፥ ገዢ​ዎቹ፥ “እነ​ዚ​ያን ሰዎች ፈት​ታ​ችሁ ልቀ​ቋ​ቸው” ብለው ብላ​ቴ​ኖ​ቻ​ቸ​ውን ላኩ።,ወጸቢሖ ለአኩ መኳንንት ወዓልያኒሆሙ እንዘ ይብሉ ፍትሕዎሙ ለእሉ ዕደው ወኅድግዎሙ ይሑሩ።,The next morning the legal authorities sent the police to the jailer with the order “Release those people.” +የወ​ህኒ ቤቱ ጠባ​ቂም በሰማ ጊዜ ሄዶ ገዢ​ዎቹ “ይፈቱ” ብለው እንደ ላኩ ይህን ነገር ለጳ​ው​ሎ​ስና ለሲ​ላስ ነገ​ራ​ቸው፤ “አሁ​ንም ውጡና በሰ​ላም ሂዱ” አላ​ቸው።,ወሰሚዖ ዐቃቤ ቤተ ሞቅሕ ነገሮሙ ዘ ነገረ ለጳውሎስ ወለሲላስ ከመ ለአኩ መኳንንት ይኅድግዎሙ ወይቤሎሙ ይእዜኒ ሑሩ በሰላም።,"So the jailer reported this to Paul, informing him, “The authorities sent word that you both are to be released. You can leave now. Go in peace.”" +ጳው​ሎስ ግን፥ “እኛ የሮም ሰዎች ስን​ሆን፥ ያለ ፍርድ በአ​ደ​ባ​ባይ ገረ​ፉን፤ አሰ​ሩ​ንም፤ አሁ​ንም በስ​ውር ሊያ​ወ​ጡን ይሻሉ፤ አይ​ሆ​ንም፥ ራሳ​ቸው መጥ​ተው ያው​ጡን” አላ​ቸው።,ወይቤልዎ ቀሠፉነ ገሃደ ዘአልብነ አበሳ እንዘ ሰብአ ሮሜ ንሕነ ወሞቅሑነ ወይእዜኒ ጽሚተ ያውፅኡነ ይፈቅዱ ጽሚተሰኬ አበይነ ይምጽኡ ለሊሆሙ ያውፅኡነ።,"Paul told the police, “Even though we are Roman citizens, they beat us publicly without first finding us guilty of a crime, and they threw us into prison. And now they want to send us away secretly? No way! They themselves will have to come and escort us out.”" +ብላ​ቴ​ኖ​ቻ​ቸ​ውም ሄደው ይህ​ንን ነገር ለገ​ዢ​ዎቹ ነገ​ሩ​አ​ቸው፤ የሮም ሰዎች መሆ​ና​ቸ​ው​ንም ሰም​ተው ደነ​ገጡ።,ወሖሩ ወነገርዎሙ ወዓልያኒሆሙ ዘንተ ነገረ ለመኳንንት ወፈርሁ ሰሚዖሙ ከመ ሰብአ ሮሜ እሙንቱ።,"The police reported this to the legal authorities, who were alarmed to learn that Paul and Silas were Roman citizens." +መጥ​ተ​ውም ከከ​ተ​ማ​ቸው እን​ዲ​ወጡ ማለ​ዱ​አ​ቸው።,ወመጽኡ ወአስተብቍዕዎሙ ከመ ይፃኡ እምብሔሮሙ።,"They came and consoled Paul and Silas, escorting them out of prison and begging them to leave the city." +ከወ​ኅኒ ቤቱም ከወጡ በኋላ ወደ ልድያ ቤት ገብ​ተው ወን​ድ​ሞ​ችን አገኙ፤ አጽ​ና​ን​ተ​ዋ​ቸ​ውም ሔዱ።,ወወፂኦሙ እምቤተ ሞቅሕ ቦኡ ቤተ ልድያ ወረከቡ ቢጾሙ ወመሀርዎሙ ወወፅኡ።,Paul and Silas left the prison and made their way to Lydia’s house where they encouraged the brothers and sisters. Then they left Philippi. +አን​ፊ​ጶ​ልና አጶ​ሎ​ንያ ወደ​ሚ​ባሉ ሀገ​ሮ​ችም ሄዱ፤ የአ​ይ​ሁድ ምኵ​ራብ ወደ አለ​በት ወደ ተሰ​ሎ​ን​ቄም ደረሱ።,ወሖሩ አንፊጶል ወአጶሎንያ አህጉረ ወበጽሑ ተሰሎንቄ ኀበ ሀሎ ምኵራበ አይሁድ።,"Paul and Silas journeyed through Amphipolis and Apollonia, then came to Thessalonica, where there was a Jewish synagogue." +ጳው​ሎ​ስም እንደ አስ​ለ​መ​ደው ወደ እነ​ርሱ ገብቶ ሦስት ሳም​ንት ከመ​ጻ​ሕ​ፍት እየ​ጠ​ቀሰ ሲከ​ራ​ከ​ራ​ቸው ሰነ​በተ።,ወቦአ ጳውሎስ ኀቤሆሙ በከመ ያለምድ ወነበረ ይትዋቀሦሙ ሠለስተ ሰናብተ እመጻሕፍት።,"As was Paul’s custom, he entered the synagogue and for three Sabbaths interacted with them on the basis of the scriptures." +ክር​ስ​ቶስ እን​ዲ​ሞት ከሙ​ታ​ንም ተለ​ይቶ እን​ዲ​ነሣ፥ እየ​ተ​ረ​ጐ​መና እየ​አ​ስ​ተ​ማ​ራ​ቸው፥ “ይህ እኔ የነ​ገ​ር​ኋ​ችሁ ኢየ​ሱስ እርሱ ክር​ስ​ቶስ ነው” ይል ነበር።,ወይፌክር ሎሙ ወያበጽሕ ከመሂ ይትቀተል ክርስቶስ ወከመሂ ይትነሣእ እምዉታን እንዘ ይብል ውእቱ ክርስቶስ ኢየሱስ ዘአነ ነገርኩክሙ።,"Through his interpretation of the scriptures, he demonstrated that the Christ had to suffer and rise from the dead. He declared, “This Jesus whom I proclaim to you is the Christ.”" +ከእ​ነ​ር​ሱና ከደ​ጋ​ጎች አረ​ማ​ው​ያ​ንም ብዙ ሰዎች፥ ከታ​ላ​ላ​ቆች ሴቶ​ችም ጥቂ​ቶች ያይ​ደሉ አም​ነው ከጳ​ው​ሎ​ስና ከሲ​ላስ ጋር ሆኑ።,ወቦ እምውስቴቶሙ እለ አምኑ ወተለውዎሙ ለጳውሎስ ወለሲላስ ወኄራቶሙ ለአረማውያን ብዙኃን ወአንስትኒ ወዐበይቶሙ ብዙኃን።,"Some were convinced and joined Paul and Silas, including a larger number of Greek God-worshippers and quite a few prominent women." +የማ​ያ​ምኑ አይ​ሁድ ግን ቀኑ​ባ​ቸው፤ ከገ​በ​ያም ክፉ​ዎች ሰዎ​ችን አም​ጥ​ተው፥ ሰዎ​ች​ንም ሰብ​ስ​በው ሀገ​ሪ​ቱን አወ​ኳት፤ ፈለ​ጓ​ቸ​ውም፤ የኢ​ያ​ሶ​ንን ቤትም በረ​በሩ፤ ወደ ሕዝ​ቡም ሊያ​ወ​ጧ​ቸው ሽተው ነበር።,ወቀንኡ አይሁድ ላዕሌሆሙ ወአስተጋብኡ ሰብአ ምሥያጥ ቢጸ እኩያነ ወበጽሑ ወሆክዋ ለሀገር ወኀሠሥዎሙ ወደበዩ ቤተ ኢያሶን ወፈቀዱ ያውፅእዎሙ ኀበ ሕዝብ።,"But the Jews became jealous and brought along some thugs who were hanging out in the marketplace. They formed a mob and started a riot in the city. They attacked Jason’s house, intending to bring Paul and Silas before the people." +በአ​ጧ​ቸ​ውም ጊዜ ኢያ​ሶ​ንን ጐተ​ቱት፤ በዚ​ያም የነ​በ​ሩ​ትን ጓደ​ኞች ጭምር ወደ ሹሞቹ ወሰ​ዱ​አ​ቸው፤ እየ​ጮ​ኹም እን​ዲህ ይሉ ነበር፥ “ዓለ​ምን የሚ​ያ​ው​ኳት እነ​ዚህ ናቸው፤ ወደ​ዚ​ህም መጥ​ተ​ዋል።,ወኀጢኦሙ ሰሐብዎ ለኢያሶን ወለቢጹሂ እለ ሀለዉ ህየ ወወሰድዎሙ ኀበ መኳንንት እንዘ የዐወይዉ ወይብሉ እሉ እሙንቱ እለ የሀውክዋ ለዓለም ወመጽኡ ዝየኒ።,"When they didn’t find them, they dragged Jason and some believers before the city officials. They were shouting, “These people who have been disturbing the peace throughout the empire have also come here." +ይህ ኢያ​ሶ​ንም ተቀ​በ​ላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም በቄ​ሣር ላይ የወ​ን​ጀል ሥራ ይሠ​ራሉ፤ ሌላ ሕግ​ንም ያስ​ተ​ም​ራሉ፤ ኢየ​ሱ​ስም ሌላ ንጉሥ ነው” ይላሉ።,ወተወክፎሙ ዝ ኢያሶን ወእሙንቱ ይገብሩ ማዕሌተ በላዕለ ቄሣር ወይሜህሩ ካልአ ሕገ ወይቤሉ ኢየሱስ ካልእ ንጉሥ።,"What is more, Jason has welcomed them into his home. Every one of them does what is contrary to Caesar’s decrees by naming someone else as king: Jesus.”" +ሕዝ​ቡና የከ​ተ​ማው ሹሞ​ችም ይህን በሰሙ ጊዜ ታወኩ።,ወተሀውኩ ሕዝብ ወመኳንንት ዘንተ ሰሚዖሙ።,This provoked the crowd and the city officials even more. +ከኢ​ያ​ሶ​ንና ከጓ​ደ​ኞ​ቹም ዋስ ተቀ​ብ​ለው ለቀ​ቁ​አ​ቸው።,ወብዙኀ ተሐልዮሙ እም ኀበ ኢያሶን ወእምኀበ ቢጹ ኀደግዎሙ።,"After Jason and the others posted bail, they released them." +ወን​ድ​ሞች ግን ጳው​ሎ​ስ​ንና ሲላ​ስን በሌ​ሊት ወደ ቤርያ ሸኙ​አ​ቸው፤ ወደ​ዚ​ያም በደ​ረሱ ጊዜ ወደ አይ​ሁድ ምኵ​ራብ ገቡ።,ወቢጾሙሰ ፈነውዎሙ በሌሊት ለጳውሎስ ወለሲላስ ውስተ ቤርያ ወቦኡ ምኵራበ አይሁድ።,"As soon as it was dark, the brothers and sisters sent Paul and Silas on to Beroea. When they arrived, they went to the Jewish synagogue." +በተ​ሰ​ሎ​ንቄ ካሉ​ትም እነ​ርሱ ይሻ​ላሉ፤ በፍ​ጹም ደስታ ቃላ​ቸ​ውን ተቀ​ብ​ለ​ዋ​ልና፤ ነገ​ሩም እንደ አስ​ተ​ማ​ሩ​አ​ቸው እንደ ሆነ ለመ​ረ​ዳት ዘወ​ትር መጻ​ሕ​ፍ​ትን ይመ​ረ​ምሩ ነበር።,ወእሙንቱ ይኄይሱ እምእለ በተሰሎንቄ ወተወክፉ ቃሎሙ በኵሉ ትፍሥሕት ወኵሎ አሚረ የኀሥሡ በውስተ መጻሕፍት ለእመ ከማሁ ውእቱ።,The Beroean Jews were more honorable than those in Thessalonica. This was evident in the great eagerness with which they accepted the word and examined the scriptures each day to see whether Paul and Silas’ teaching was true. +ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም ያመኑ ብዙ​ዎች ነበሩ፤ ከአ​ረ​ማ​ው​ያን ወገን የሆኑ ብዙ ደጋግ ሴቶ​ችም ነበሩ፤ ወን​ዶ​ችም ብዙ​ዎች ነበሩ።,ወብዙኃን እምውስቴቶሙ እለ አምኑ ወአንስትኒ ብዙኃት አረማውያት ኄራት ወዕደውኒ ብዙኃን።በእንተ አይሁድ እለ በተሰሎንቄ,"Many came to believe, including a number of reputable Greek women and many Greek men." +በተ​ሰ​ሎ​ንቄ የነ​በሩ አይ​ሁድ ግን ጳው​ሎስ በቤ​ርያ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል እንደ አስ​ተ​ማረ ባወቁ ጊዜ፥ ወደ​ዚያ መጥ​ተው ሕዝ​ቡን አወ​ኩ​አ​ቸው።,ወአእሚሮሙ አይሁድ እለ በተሰሎንቄ ከመ መሀረ ጳውሎስ ቃለ እግዚአብሔር በቤርያ ወመጽኡ ህየኒ ወሆክዎሙ ለሕዝብ።,"The Jews from Thessalonica learned that Paul also proclaimed God’s word in Beroea, so they went there too and were upsetting and disturbing the crowds." +ያን​ጊ​ዜም ወን​ድ​ሞች ጳው​ሎ​ስን ሸኝ​ተው ወደ ባሕር አደ​ረ​ሱት፤ ሲላ​ስና ጢሞ​ቴ​ዎስ ግን በዚ​ያው ቀሩ።,ወፈነውዎ ቢጹ ለጳውሎስ ሶቤሃ ወአብጽሕዎ መንገለ ባሕር ወነበሩ ሲላስ ወጢሞቴዎስ ህየ።,"The brothers and sisters sent Paul away to the seacoast at once, but Silas and Timothy remained at Beroea." +ጳው​ሎ​ስን የሸ​ኙት ሰዎ​ችም እስከ አቴና ከ���ማ ድረስ አብ​ረ​ውት መጥ​ተው ነበ​ርና ፈጥ​ነው ይከ​ተ​ሉት ዘንድ ወደ ሲላ​ስና ወደ ጢሞ​ቴ​ዎስ ላካ​ቸው፤ ተመ​ል​ሰ​ውም ሄዱ።ስለ ጳው​ሎስ መታ​ወክ,ወእለሰ አስተፋነውዎ ለጳውሎስ መጽኡ ምስሌሁ እስከ ሀገረ አቴና ወለአኮሙ ኀበ ሲላስ ወጢሞቴዎስ ፍጡነ ይትልውዎ ወሖሩ።በእንተ ተሀውኮቱ ለጳውሎስ,"Those who escorted Paul led him as far as Athens, then returned with instructions for Silas and Timothy to come to him as quickly as possible." +ጳው​ሎ​ስም በአ​ቴና ሆኖ ሲጠ​ብ​ቃ​ቸው ከተ​ማው ሁሉ ጣዖት ሲያ​መ​ልኩ ባየ ጊዜ ልቡ​ናው ተበ​ሳጨ።,ወእንዘ ይጸንሖሙ ጳውሎስ በአቴና ተምዕዐ መንፈሱ ሶበ ርእየ ያጣዕዉ ኵሉ ሀገር።,"While Paul waited for them in Athens, he was deeply distressed to find that the city was flooded with idols." +ስለ​ዚ​ህም በም​ኵ​ራብ አይ​ሁ​ድ​ንና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈ​ሩ​ትን፥ ሁል​ጊ​ዜም በገ​በያ የሚ​ያ​ገ​ኛ​ቸ​ውን ሁሉ ይከ​ራ​ከ​ራ​ቸው ነበር።,ወይትዋቀሦሙ ለአይሁድ በምኵራብ ወበምሥያጥ ኵሎ አሚረ ለዘተራከቦሙ።በእንተ እለ ተኣኀዝዎ ለጳውሎስ,He began to interact with the Jews and Gentile God-worshippers in the synagogue. He also addressed whoever happened to be in the marketplace each day. +የኤ​ፌ​ቆ​ሮ​ስን ትም​ህ​ርት ከተ​ማሩ ፈላ​ስ​ፋ​ዎች መካ​ከ​ልና ረዋ​ቅ​ያ​ው​ያን ከሚ​ባ​ሉት ወገን የሆኑ ሌሎች ፈላ​ስ​ፎ​ችም የተ​ከ​ራ​ከ​ሩት ነበሩ፤ እኩ​ሌ​ቶ​ችም፥ “ይህ ለፍ​ላፊ ምን ሊና​ገር ይፈ​ል​ጋል?” ይሉ ነበር፤ ሌሎ​ችም፥ “ስለ ኢየ​ሱስ ከሙ​ታን ስለ መነ​ሣ​ቱም ሰብ​ኮ​ላ​ቸ​ዋ​ልና የአ​ዲስ አም​ላክ ትም​ህ​ር​ትን ያስ​ተ​ም​ራል” አሉ።,ወቦ እምውስተ ጠቢባን እለ እምትምህርተ ኤፊቆሮስ ወካልኣን ይሰመዩ ረቃይያነ እለ ተኣኀዝዎ ወመንፈቆሙ ይብሉ ምንተ ይፈቅድ ዝ ዘራዔ ነቢብ ወካልኣን ይቤሉ ትምህርተ አምላክ ሐዲስ ይሜህር እስመ ሰበከ ሎሙ በእንተ ኢየሱስ ወትንሣኤሁ እሙታን።,"Certain Epicurean and Stoic philosophers engaged him in discussion too. Some said, “What an amateur! What’s he trying to say?” Others remarked, “He seems to be a proclaimer of foreign gods.”" +ይዘ​ውም አር​ዮ​ስ​ፋ​ጎስ ወደ​ሚ​ባል ሸንጎ ወሰ​ዱት፤ እን​ዲ​ህም አሉት፥ “ይህን የም​ታ​ስ​ተ​ም​ረ​ውን አዲስ ትም​ህ​ርት እና​ውቅ ዘንድ ይቻ​ለ​ና​ልን? እስቲ ንገ​ረን?,ወወሰድዎ ቤተ ምኵናን ዘይሰመይ አርዮስፋጎስ ወይቤልዎ እስኩ ንግረነ ምንትኑ ዝ ነገር ዘትሜህር ትምህርተ ሐዲሰ።,They took him into custody and brought him to the council on Mars Hill. “What is this new teaching? Can we learn what you are talking about? +በጆ​ሮ​አ​ችን እን​ግዳ ነገር ታሰ​ማ​ና​ለ​ህና እኛም ይህ ነገር ምን እንደ ሆነ ልን​ረዳ እን​ወ​ዳ​ለን።”,ንፈቅድ ንጠይቅ ምንት ውእቱ።,You’ve told us some strange things and we want to know what they mean.” +የአ​ቴና ሰዎ​ችና በዚ​ያም የነ​በሩ እን​ግ​ዶች ሁሉ አዲስ ነገ​ርን ከመ​ና​ገ​ርና ከመ​ስ​ማት በቀር ሌላ ዐሳብ አል​ነ​በ​ራ​ቸ​ውም።ጳው​ሎስ በፍ​ርድ ሸንጎ ውስጥ ስለ አደ​ረ​ገው ንግ​ግር,ወሰብአ አቴናሰ ወእለ ይነግዱ ኵሎሙ ህየ ባዕድ ትካዝ አልቦሙ ዘእንበለ ዳእሙ ለአጽምዖ ባሕቲቱ ወየኀሥሡ ዘይብሉ ወዘይነብቡ።ዘከመ ተናገረ ጳውሎስ ውስተ አርዮስፋጎስ, +ጳው​ሎ​ስም በአ​ር​ዮ​ስ​ፋ​ጎስ ውስጥ ቆሞ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ የአ​ቴና ሰዎች! በሥ​ራ​ችሁ ሁሉ አማ​ል​ክ​ትን ማም​ለክ እን​ደ​ም​ታ​በዙ አያ​ች​ኋ​ለሁ።,ወቆመ ጳውሎስ ውስተ አርዮስፋጎስ ወይቤሎሙ አንትሙ ሰብአ አቴና እሬእየክሙ ተአብዱ በኵሉ።,"Paul stood up in the middle of the council on Mars Hill and said, “People of Athens, I see that you are very religious in every way." +በዚ​ህም ሳልፍ ‘ለማ​ይ​ታ​ወቅ አም​���ክ’ የሚል ጽሕ​ፈት ያለ​በ​ትን የም​ታ​መ​ል​ኩ​በ​ትን መሠ​ዊ​ያ​ች​ሁን አየሁ፤ እነሆ፥ እኔ ይህን ሳታ​ውቁ የም​ታ​መ​ል​ኩ​ትን እገ​ል​ጽ​ላ​ች​ኋ​ለሁ።,ወበጺሕየ ዝየ ርኢኩ ጣዖተክሙ ወምሥዋዒክሙ ኀበ ታመልኩ ወጽሑፍ ውስቴቱ ዘይብል አንጽሑ ርእሰክሙ ለእግዚአብሔር ናሁኬ ርእዩ ከመ ኢተአምሩ ዘታመልኩ።,"As I was walking through town and carefully observing your objects of worship, I even found an altar with this inscription: ‘To an unknown God.’ What you worship as unknown, I now proclaim to you." +ዓለ​ሙ​ንና በእ​ር​ሱም ያለ​ውን ሁሉ የፈ​ጠረ አም​ላክ እርሱ የሰ​ማ​ይና የም​ድር ጌታ ነውና እጅ በሠ​ራው መቅ​ደስ አይ​ኖ​ርም።,ወአንሰ እሜህረክሙ ታምልክዎ ለእግዚአብሔር ዘገብረ ዓለመ፥ ወምድረ ወኵሎ ዘውስቴቶሙ ዘውእቱ እግዚአ ሰማይ ወምድር ወኢይነብር ውስተ ቤት ዘገብሮ እደ ሰብእ ወኢይትለአኮ እደ ሰብእ ወኢይጽሕቅ ምንተኒ።,"God, who made the world and everything in it, is Lord of heaven and earth. He doesn’t live in temples made with human hands." +እር​ሱም ሕይ​ወ​ት​ንና እስ​ት​ን​ፋ​ስን፥ ሌላ​ው​ንም ነገር ሁሉ ለሁሉ ይሰ​ጣ​ልና እንደ ችግ​ረኛ የሰው እጅ አያ​ገ​ለ​ግ​ለ​ውም።,ወውእቱ ይሁብ ለኵሉ ሰብእ ነፍሰ ወሕይወተ።,"Nor is God served by human hands, as though he needed something, since he is the one who gives life, breath, and everything else." +እር​ሱም በም​ድር ሁሉ ላይ ይኖሩ ዘንድ ሰዎ​ችን ሁሉ ከአ​ንድ ሰው ፈጠረ፤ ይኖ​ሩ​ባ​ትም ዘንድ ዘመ​ን​ንና ቦታን ወስኖ ሠራ​ላ​ቸው።,ወገብረ ኵሎ ኅቡረ ወኵሎ አሕዛበ እምአሐዱ ዕጓለ እመሕያው ከመ ይንበሩ ዲበ ኵሉ ገጸ ምድር ወሠርዐ ዕድሜሁ ወዓመታቲሁ መጠነ ይነብሩ።,"From one person God created every human nation to live on the whole earth, having determined their appointed times and the boundaries of their lands." +ምና​ል​ባት ያገ​ኙት እንደ ሆነ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ይፈ​ል​ጉት ዘንድ፤ ነገር ግን ከሁ​ላ​ችን የራቀ አይ​ደ​ለም።,በዘየኀሥሥዎ ለእግዚአብሔር እመ ይረክብዎ ወያደምዕዎ ወኢኮነ ርኁቀ እምኵልነ።,"God made the nations so they would seek him, perhaps even reach out to him and find him. In fact, God isn’t far away from any of us." +እኛ በእ​ርሱ ሕይ​ወ​ትን እና​ገ​ኛ​ለን፤ በእ​ር​ሱም እን​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሳ​ለን፤ በእ​ር​ሱም ጸን​ተን እን​ኖ​ራ​ለን፤ ከመ​ካ​ከ​ላ​ች​ሁም፦ ‘እኛ ዘመ​ዶቹ ነን’ የሚሉ ፈላ​ስ​ፎች አሉ።,እስመ ቦቱ ነሐዩሂ ወንትሐወስሂ ወንሄሉሂ ወሀለዉ ጠቢባን ሰብእ እምውስቴትክሙ እለ ይብሉ ከመ ፍጥረትነ እምኔሁ።,"In God we live, move, and exist. As some of your own poets said, ‘We are his offspring.’" +እን​ግ​ዲህ እኛ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘመ​ዶች ከሆን በሰው ዕው​ቀ​ትና ብል​ሀት በተ​ቀ​ረጸ በድ​ን​ጋ​ይና በብር፥ በወ​ር​ቅም አም​ላ​ክ​ነ​ቱን ልን​መ​ስ​ለው አይ​ገ​ባም።,ወእንዘ ዘመዱ እንከ እምኔሁ ንሕነ ለእግዚአብሔር ኢርቱዕ ናስተማስሎ በወርቅ ወበብሩር ወበእብን ዘግሉፍ በኪነ ዕጓለ እመሕያው ወበአእምሮቱ ኢይደሉኬ ናስተማስል መለኮቶ።,"“Therefore, as God’s offspring, we have no need to imagine that the divine being is like a gold, silver, or stone image made by human skill and thought." +የቀ​ድ​ሞ​ው​ንስ ያለ ማወቅ ዘመን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አሳ​ል​ፎ​ታል፤ ዛሬ ግን በመ​ላው ዓለም ንስሓ እን​ዲ​ገቡ ሰውን ሁሉ አዝ​ዞ​አል።,ወዘቀዲሙሰ መዋዕለ ኢያእምሮ አሰሰለ እግዚአብሔር ወይእዜ ባሕቱ አዘዘ ለኵሉ ሰብእ ይነስሑ በኵለሄ።,"God overlooks ignorance of these things in times past, but now directs everyone everywhere to change their hearts and lives." +በመ​ረ​ጠው ሰው እጅ በዓ​ለም በእ​ው​ነት የሚ​ፈ​ር​ድ​ባ​ትን ቀን ወስ​ኖ​አ​ልና፤ እር​ሱን ከሙ​ታን ለይቶ በማ​ስ​ነ​ሣ​ቱም ብዙ​ዎ​ችን ወደ ሃይ​���​ኖት መል​ሶ​አ​ልና።”,እስመ አቀመ ዕለተ እንተ ባቲ ይኴንን ዓለመ በጽድቅ ላዕለ እደዊሁ ለብእሲ ዘሠርዖ ወሜጦሙ ኀበ ሃይማኖት ለኵሉ ሰብእ ኪያሁ በአንሥኦ እሙታን።በእንተ ዘሰሐቅዎ ወተሣለቅዎ,This is because God has set a day when he intends to judge the world justly by a man he has appointed. God has given proof of this to everyone by raising him from the dead.” +የሙ​ታ​ን​ንም ትን​ሣኤ በሰሙ ጊዜ እኩ​ሌ​ቶቹ አፌ​ዙ​በት፤ ሌሎ​ችም፥ “ስለ​ዚህ ነገር በሌላ ቀን እና​ዳ​ም​ጥ​ሃ​ለን” አሉት።,ወሰሚዖሙ ሕይወተ እሙታን መንፈቆሙሰ ሰሐቅዎ ወካልኣን ይቤልዎ ናጸምዐከ በእንተዝ ካልአ ጊዜ።,"When they heard about the resurrection from the dead, some began to ridicule Paul. However, others said, “We’ll hear from you about this again.”" +ጳው​ሎ​ስም ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ወጥቶ ሄደ።,ወወፅአ ጳውሎስ እማእከሎሙ።,"At that, Paul left the council." +አም​ነው የተ​ከ​ተ​ሉት ሰዎ​ችም ነበሩ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም አንዱ ከአ​ር​ዮ​ስ​ፋ​ጎስ ባለ​ሥ​ል​ጣ​ኖች ወገን የሚ​ሆን ዲዮ​ና​ስ​ዮስ ነበር፤ ደማ​ሪስ የም​ት​ባል ሴትም ነበ​ረች፤ ሌሎ​ችም አብ​ረ​ዋ​ቸው ነበሩ።,ወቦ ዕደው እለ አምኑ ወተለውዎ ወአሐዱ እምኔሆሙ ዲዮናስዮስ እመኳንንት ዘአርዮስፋጎስ ወብእሲት እንተ ስማ ደማሪስ ወቦ ባዕዳንሂ እለ ምስሌሆሙ።,"Some people joined him and came to believe, including Dionysius, a member of the council on Mars Hill, a woman named Damaris, and several others." +ከዚህ በኋላ ጳው​ሎስ ከአ​ቴና ወጥቶ ወደ ቆሮ​ን​ቶስ ሄደ።,ወእምዝ ወፅአ ጳውሎስ እምአቴና ወሖረ ቆሮንቶስ።,"After this, Paul left Athens and went to Corinth." +አቂላ የሚ​ባል አንድ አይ​ሁ​ዳ​ዊም አገኘ፤ የት​ው​ልድ ሀገ​ሩም ጳን​ጦስ ነው፤ እር​ሱም ከጥ​ቂት ወራት በፊት ከኢ​ጣ​ልያ ተሰዶ መጣ፤ ሚስቱ ጵር​ስ​ቅ​ላም አብ​ራው ነበ​ረች፤ ቀላ​ው​ዴ​ዎስ አይ​ሁድ ከሮም እን​ዲ​ሰ​ደዱ አዝዞ ነበ​ርና ወደ እነ​ርሱ መጣ።,ወረከበ አሐደ አይሁዳዌ ዘስሙ አቂላ ወሀገሩ ጳንጦስ ወበጽሐ ሶቤሃ እምኢጣልያ ወብእሲቱ ጵርስቅላ እስመ አዘዘ ቀላውዴዎስ ይስድዱ አይሁደ እምሮሜ።,"There he found a Jew named Aquila, a native of Pontus. He had recently come from Italy with his wife Priscilla because Claudius had ordered all Jews to leave Rome. Paul visited with them." +ሥራ​ቸው አንድ ስለ ነበረ ድን​ኳን ሰፊ​ዎ​ችም ስለ ነበሩ ከእ​ነ​ርሱ ጋር አብሮ ኖረ፤ በአ​ን​ድ​ነ​ትም ይሠሩ ነበር።,ወመጽአ ኀቤሆሙ እስመ ያኀብር ግብረ ሥራሆሙ እስመ ገበርተ ሰቀላ እሙንቱ ወአሐዱ ኪኖሙ ወነበረ ኀቤሆሙ ኅቡረ ወይትጌበሩ ክዳናተ ሰቀላ።በእንተ ትምህርቱ ለጳውሎስ,"Because they practiced the same trade, he stayed and worked with them. They all worked with leather." +ጳው​ሎ​ስም በየ​ሰ​ን​በቱ በም​ኵ​ራብ ይከ​ራ​ከ​ራ​ቸው ነበር፤ አይ​ሁ​ድ​ንና አረ​ማ​ው​ያ​ን​ንም ያሳ​ም​ና​ቸው ነበር።,ወጳውሎስ ይትዋቀሦሙ በምኵራብ በኵሉ ሰናብት ወያአምኖሙ ለአይሁድ ወለአረሚ።,"Every Sabbath he interacted with people in the synagogue, trying to convince both Jews and Greeks." +ሲላ​ስና ጢሞ​ቴ​ዎ​ስም ከመ​ቄ​ዶ​ንያ በወ​ረዱ ጊዜ ጳው​ሎስ፥ ኢየ​ሱስ እርሱ ክር​ስ​ቶስ እንደ ሆነ ለአ​ይ​ሁድ እየ​መ​ሰ​ከረ ቃሉን በማ​ስ​ተ​ማር ይተጋ ነበር።,ወወረዱ እመቄዶንያ ሲላስ ወጢሞቴዎስ ወነገሮሙ ጳውሎስ ለአይሁድ ወአስምዖሙ ከመ ኢየሱስ ውእቱ ክርስቶስ።,"Once Silas and Timothy arrived from Macedonia, Paul devoted himself fully to the word, testifying to the Jews that Jesus was the Christ." +እነ​ር​ሱም በተ​ቃ​ወ​ሙ​ትና በሰ​ደ​ቡት ጊዜ ልብ​ሱን አራ​ግፎ፥ “እን​ግ​ዲህ እኔ ንጹሕ ነኝ፤ ደማ​ችሁ በራ​ሳ​ችሁ ላይ ነው፤ ከእ​ን​ግ​ዲ​ህስ ወዲህ ወደ አሕ​ዛብ እሄ​ዳ​ለሁ” አላ​ቸው።,ወተዋቀሥዎ ወፀረፉ ወእምዝ ነገፈ አል��ሲሁ ወይቤሎሙ ደምክሙ ላዕለ ርእስክሙ ንጹሕ አነ እንከ እምደመ ኵልክሙ እምይእዜሰ አሐውር መንገለ አሕዛብ።በእንተ እለ አምኑ እምሰብአ ቆሮንቶስ,"When they opposed and slandered him, he shook the dust from his clothes in protest and said to them, “You are responsible for your own fates! I’m innocent! From now on I’ll go to the Gentiles!”" +ከዚ​ያም አልፎ ስሙ ኢዮ​ስ​ጦስ ወደ​ሚ​ባል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ወደ​ሚ​ፈራ ሰው ቤት ገባ፤ ቤቱም በም​ኵ​ራብ አጠ​ገብ ነበር።,ወኀሊፎ እምህየ ቦአ ቤተ ኢዮስጦስ ብእሲ ፈራሄ እግዚአብሔር ወቤቱ ጎረ ምኵራብ።,"He left the synagogue and went next door to the home of Titius Justus, a Gentile God-worshipper." +የም​ኵ​ራብ አለቃ ቀር​ስ​ጶ​ስም ከነ​ቤተ ሰቡ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ አመነ፤ ከቆ​ሮ​ን​ቶስ ሰዎ​ችም ብዙ​ዎች ሰም​ተው አም​ነው ተጠ​መቁ።,ወቀርስጶስሂ መጋቤ ምኵራብ አምነ ምስለ ኵሉ ሰብአ ቤቱ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወብዙኃን እምሰብአ ቆሮንቶስ ሰሚዖሙ አምኑ ወተጠምቁ።,"Crispus, the synagogue leader, and his entire household came to believe in the Lord. Many Corinthians believed and were baptized after listening to Paul." +ጌታ​ች​ንም ጳው​ሎ​ስን በሌ​ሊት ራእይ እን​ዲህ አለው፥ “አት​ፍራ፥ ነገር ግን ተና​ገር፥ ዝምም አት​በል፤,ወይቤሎ እግዚእነ ለጳውሎስ በራእየ ሌሊት ኢትፍራህ ንግር ወኢታርምም።,"One night the Lord said to Paul in a vision, “Don’t be afraid. Continue speaking. Don’t be silent." +እኔ ከአ​ንተ ጋር ነኝና ማንም ሊጐ​ዳህ የሚ​ነ​ሣ​ብህ የለም፤ በዚች ከተማ ብዙ ሕዝብ አሉ​ኝና።”,እስመ ሀለውኩ አነ ምስሌከ ወአልቦ ዘያሐምመከ እስመ ብዙኅ ሕዝብ ብየ ውስተ ዛቲ ሀገር።,"I’m with you and no one who attacks you will harm you, for I have many people in this city.”" +ጳው​ሎ​ስም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል እየ​አ​ስ​ተ​ማ​ራ​ቸው ዓመት ከስ​ድ​ስት ወር በቆ​ሮ​ን​ቶስ ተቀ​መጠ።,ወነበረ ጳውሎስ ዓመተ፥ ወስድስተ አውራኀ እንዘ ይሜህሮሙ ቃለ እግዚአብሔር በቆሮንቶስ።በእንተ እለ ተባጽሕዎ ለጳውሎስ,"So he stayed there for eighteen months, teaching God’s word among them." +ጋል​ዮ​ስም የአ​ካ​ይያ አገረ ገዢ በሆነ ጊዜ አይ​ሁድ ተባ​ብ​ረው በጳ​ው​ሎስ ላይ ተነሡ፤ ወደ ሸን​ጎም አመ​ጡት።,ወተባጽሕዎ አይሁድ ለጳውሎስ ኀበ ጋልዮስ መልአከ አካይያ ወአምጽእዎ ኀበ ዐውድ።,"Now when Gallio was the governor of the province of Achaia, the Jews united in their opposition against Paul and brought him before the court." +እን​ዲ​ህም አሉት፥ “ይህ ሰው ኦሪ​ትን በመ​ቃ​ወም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያመ​ልኩ ዘንድ ሰዎ​ችን ያባ​ብ​ላል።”,ወይቤልዎ በዘአልቦ ሕግ ይሜህር ለሰብእ ያምልክዎ ለእግዚአብሔር።,"“This man is persuading others to worship God unlawfully,” they declared." +ጳው​ሎ​ስም ይመ​ል​ስ​ላ​ቸው ዘንድ አፉን ሊከ​ፍት ወድዶ ሳለ አገረ ገዢው ጋል​ዮስ መልሶ አይ​ሁ​ድን እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ አይ​ሁድ ሆይ፥ የበ​ደ​ላ​ችሁ በደል ቢኖር፥ ወይም ሌላ በደል ቢኖ​ር​በት አቤ​ቱ​ታ​ች​ሁን በሰ​ማ​ሁና ባከ​ራ​ከ​ር​ኋ​ችሁ ነበር።,ወፈቂዶ ጳውሎስ ይክሥት አፉሁ ወይንግሮሙ አውሥአ መልአክ ጋልዮስ ለአይሁድ ወይቤሎሙ አንትሙ አይሁድ ለእመ ቦ ዘገፍዐክሙ ወቦ ካልእ ጌጋይ እምአስተዋቀሥኩክሙ ወእምአጽማዕኩክሙ።,"Just as Paul was about to speak, Gallio said to the Jews, “If there had been some sort of injury or criminal behavior, I would have reason to accept your complaint." +ስለ ትም​ህ​ር​ትና ስለ ስሞች፥ ስለ ሕጋ​ች​ሁም የም​ት​ከ​ራ​ከሩ ከሆነ ግን ለራ​ሳ​ችሁ ዕወቁ፤ እኔ እን​ዲህ ያለ ነገር ልሰማ አል​ፈ​ቅ​ድም።”,ወእመሰ ትትካሐዱ በእንተ ቃል ወበእንተ ሕግክሙ ወበእንተ አስማተ ሰብእ ለሊክሙ አእምሩ አንሰ ኢይፈቅድ እስማዕ ዘከመዝ ነገረ��,"However, since these are squabbles about a message, names, and your own Law, deal with them yourselves. I have no desire to sit in judgment over such things.”" +ከሸ​ን​ጎ​ውም አባ​ረ​ራ​ቸው።,ወሰደድዎሙ እምኀበ ዐውድ።ዘከመ ዘበጥዎ ለሶስቴንስ,"He expelled them from the court," +አረ​ማ​ው​ያ​ንም ሁሉ የም​ኵ​ራ​ቡን አለቃ ሶስ​ቴ​ን​ስን ይዘው በሸ​ንጎ ፊት ደበ​ደ​ቡት፤ የእ​ር​ሱም ነገር ጋል​ዮ​ስን ምንም አላ​ሳ​ዘ​ነ​ውም።,ወአኀዝዎ ኵሎሙ አረማውያን ለሶስቴንስ መጋቤ ምኵራብ ወዘበጥዎ በኀበ ዐውድ ወኢያኅዘኖ ለጋልዮስ ወኢምንተኒ በእንቲኣሁ።,"but everyone seized Sosthenes, the synagogue leader, and gave him a beating in the presence of the governor. None of this mattered to Gallio." +ጳው​ሎ​ስም እንደ ገና በወ​ን​ድ​ሞቹ ዘንድ ጥቂት ቀን ተቀ​መጠ፤ በሰ​ላ​ምም ሸኙ​ትና ወደ ሶርያ በባ​ሕር ተጓዘ፤ ጵር​ስ​ቅ​ላና አቂ​ላም አብ​ረ​ውት ነበሩ፤ ስእ​ለ​ትም ነበ​ረ​በ​ትና በክ​ን​ክ​ራ​ኦስ ራሱን ተላጨ።,ወነበረ ጳውሎስ ዓዲ ኅዳጠ መዋዕለ ኀበ ቢጹ ወፈነውዎ በሰላም ወነገደ በባሕር ከመ ይሑር ሶርያ ወሀለዉ ምስሌሁ ጵርስቅላ ወአቂላ ወተላፀየ ርእሶ በውስተ ክንክራኦስ እስመ ብፅዐት ቦ።በእንተ ብጽሐቶሙ ኤፌሶን,"After Paul stayed in Corinth for some time, he said good-bye to the brothers and sisters. At the Corinthian seaport of Cenchreae he had his head shaved, since he had made a solemn promise. Then, accompanied by Priscilla and Aquila, he sailed away to Syria." +ወደ ኤፌ​ሶ​ንም ደረሱ፤ በዚ​ያም ተዋ​ቸ​ውና እርሱ ብቻ​ውን ወደ ምኵ​ራብ ገብቶ አይ​ሁ​ድን ተከ​ራ​ከ​ራ​ቸው።,ወበጽሑ ኤፌሶን ወኀደጎሙ ህየ ወውእቱሰ ቦአ ምኵራበ ወተዋቀሦሙ ለአይሁድ።,"After they arrived in Ephesus, he left Priscilla and Aquila and entered the synagogue and interacted with the Jews." +እነ​ር​ሱም ብዙ ጊዜ እን​ዲ​ሰ​ነ​ብት ማለ​ዱት፤ ነገር ግን አል​ወ​ደ​ደም።,ወአስተብቍዕዎ ይንበር ብዙኀ መዋዕለ ወኢፈቀደ።,"They asked him to stay longer, but he declined." +ከዚ​ህም በኋላ በሚ​ሸ​ኙት ጊዜ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቢፈ​ቅድ እን​ደ​ገና እመ​ለ​ሳ​ለሁ፤ አሁን ግን የሚ​መ​ጣ​ውን በዓል በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ላደ​ርግ እወ​ዳ​ለሁ” አላ​ቸው፤ ከኤ​ፌ​ሶ​ንም በመ​ር​ከብ ሄደ።,ወእምዝ ሶበ ፈነውዎ ይቤሎሙ እገብእ ካዕበ ለእመ ፈቀደ እግዚአብሔር ወባሕቱ ይእዜሰ እፈቅድ ከመ እግበር በዓለ ዘይመጽእ በኢየሩሳሌም።,"As he said farewell to them, though, he added, “God willing, I will return.” Then he sailed off from Ephesus." +ወደ ቂሳ​ር​ያም ደረሰ፤ ከዚ​ያም ወጥቶ ለቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ሰላ​ምታ ከሰጠ በኋላ ወደ አን​ጾ​ኪያ ሄደ።,ወነገደ በባሕር ወወረደ ቂሳርያ ወዐርገ ቤተ ክርስቲያን ወተአምኆሙ ወሖረ አንጾኪያ።በእንተ ሑረቱ አንጾኪያ,"He arrived in Caesarea, went up to Jerusalem and greeted the church, and then went down to Antioch." +ጥቂት ቀንም ተቀ​መጠ፤ ከዚ​ያም ወጥቶ በገ​ላ​ት​ያና በፍ​ር​ግያ በኩል በተራ እየ​ዞረ ሄደ፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ት​ንም አጸ​ና​ቸው።,ወነበረ ኅዳጠ መዋዕለ ወወፅአ ወሖረ ወኀለፈ በበንስቲት በብሔረ ፍርግያ ወገላትያ ወአጽንዖሙ ለኵሎሙ አርድእት እለ ሀለዉ ህየ ላዕለ አሚን በእግዚእነ ክርስቶስ።በእንተ አጵሎስ,"After some time there he left and traveled from place to place in the region of Galatia and the district of Phrygia, strengthening all the disciples.Apollos and his ministry" +በእ​ስ​ክ​ን​ድ​ር​ያም የሚ​ኖር፥ ንግ​ግር የሚ​ች​ልና መጽ​ሐ​ፍን የሚ​ያ​ውቅ አጵ​ሎስ የሚ​ባል አንድ አይ​ሁ​ዳዊ ሰው ወደ ኤፌ​ሶን መጣ።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ አይሁዳዊ ዘስሙ አጵሎስ ዘእስክንድርያ ብእሲ ጠቢብ ወየአምር መጽሐፈ።,"Meanwhile, a certain Jew named Apollos arrived in Ephesus. He was a native of Alexandria and was well-educated and effective in his use of the scriptures." +እር​ሱም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ���ሔ​ርን መን​ገድ የተ​ማረ ነበር፤ ስለ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ሊያ​ስ​ተ​ም​ርና ሊመ​ሰ​ክር ከልቡ የሚ​ተጋ ነበር፤ ነገር ግን የዮ​ሐ​ን​ስን ጥም​ቀት ብቻ ተጠ​ምቆ ነበር።,ወበጽሐ ኤፌሶን ወይክል ተናግሮ ወምሁር ፍኖተ እግዚአብሔር ወጸሓቂ በመንፈሱ ይንግር ወይምሀር በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ ወዳእሙ በጥምቀተ ዮሐንስ ተጠምቀ።,"He had been instructed in the way of the Lord and spoke as one stirred up by the Spirit. He taught accurately the things about Jesus, even though he was aware only of the baptism John proclaimed and practiced." +እር​ሱም በም​ኵ​ራብ በግ​ልጥ ይና​ገር ጀመር፤ ጵር​ስ​ቅ​ላና አቂ​ላም በሰ​ሙት ጊዜ ወደ ማደ​ሪ​ያ​ቸው ወስ​ደው ፍጹም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ገድ አስ​ረ​ዱት።,ወውእቱ አኀዘ ይንግር ገሃደ በምኵራብ ወሰምዕዎ ጵርስቅላ ወአቂላ ወአቅረብዎ ኀበ ማኅደሮሙ ወአጠየቅዎ ፍኖተ እግዚአብሔር ፍጹመ።,"He began speaking with confidence in the synagogue. When Priscilla and Aquila heard him, they received him into their circle of friends and explained to him God’s way more accurately." +ወደ አካ​ይ​ያም ሊሄድ በወ​ደደ ጊዜ ወን​ድ​ሞች አጽ​ና​ኑት፤ እን​ዲ​ቀ​በ​ሉ​ትም ወደ ደቀ መዛ​ሙ​ርት ጻፉ​ለት፤ ወደ እነ​ር​ሱም በደ​ረሰ ጊዜ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ ላመ​ኑት ብዙ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው፤ ትልቅ ርዳ​ታም ረዳ​ቸው።,ወፈቀደ ይሑር አካይያ ወአብጽሕዎ ቢጹ ወጸሐፉ ሎቱ ኀበ አርድእት ይትወከፍዎ ወበጺሖ ኀቤሆሙ ነገሮሙ ብዙኀ ለእለ አምኑ በጸጋ እግዚአብሔር ወረድኦሙ ለመሃይምናን ዐቢየ ረድኤተ።,"When he wanted to travel to Achaia, the brothers and sisters encouraged him and wrote to the disciples so they would open their homes to him. Once he arrived, he was of great help to those who had come to believe through grace." +ተሰ​ብ​ስ​በው ሳሉም በሕ​ዝቡ ሁሉ ፊት አይ​ሁ​ድን በግ​ልጥ እጅግ ይከ​ራ​ከ​ራ​ቸው ነበር፤ ስለ ኢየ​ሱ​ስም እርሱ ክር​ስ​ቶስ እንደ ሆነ ከመ​ጻ​ሕ​ፍት ማስ​ረጃ ያመ​ጣ​ላ​ቸው ነበር።,እስመ ይትጋደሎሙ ለአይሁድ ፈድፋደ በቅድመ ኵሉ ሕዝብ እንዘ ሀለዉ ጉብኣን ገሃደ ወያበጽሕ ሎሙ እምውስተ መጻሕፍት በእንተ ኢየሱስ ከመ ውእቱ ክርስቶስ።,"He would vigorously defeat Jewish arguments in public debate, using the scriptures to prove that Jesus was the Christ." +ከዚ​ህም በኋላ አጵ​ሎስ በቆ​ሮ​ን​ቶስ ሳለ፥ ጳው​ሎስ ላይ ላዩን ሄዶ ወደ ኤፌ​ሶን መጣ፤ በዚ​ያም ጥቂት ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትን አገኘ።,ወእምዝ እንዘ አጵሎስ ሀሎ ቆሮንቶስ ኀለፈ ጳውሎስ እንተ ላዕላይ ደወል ወበጽሐ ኤፌሶን ወረከበ በህየ ኅዳጣነ አርድእተ።,"While Apollos was in Corinth, Paul took a route through the interior and came to Ephesus, where he found some disciples." +“ካመ​ና​ችሁ ጀምሮ በውኑ መን​ፈስ ቅዱ​ስን ተቀ​ብ​ላ​ች​ኋ​ልን?” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “አል​ተ​ቀ​በ​ል​ንም መን​ፈስ ቅዱስ እን​ዳለ ስንኳ አል​ሰ​ማ​ንም” አሉት።,ወይቤሎሙ ቦኑ ዘነሣእክሙ መንፈሰ ቅዱሰ እምዘ አመንክሙ ወይቤልዎ ኢሰማዕናሁ ጥቀ ከመ ቦ መንፈስ ቅዱስ።,"He asked them, “Did you receive the Holy Spirit when you came to believe?”They replied, “We’ve not even heard that there is a Holy Spirit.”" +እር​ሱም፥ “እን​ኪያ በምን ተጠ​መ​ቃ​ችሁ?” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “በዮ​ሐ​ንስ ጥም​ቀት” አሉት።,ወይቤሎሙ በምንትኑ እንከ ተጠመቅሙ ወይቤልዎ በጥምቀተ ዮሐንስ።,"Then he said, “What baptism did you receive, then?”They answered, “John’s baptism.”" +ጳው​ሎ​ስም፥ “ዮሐ​ንስ ከእ​ርሱ በኋላ በሚ​መ​ጣው በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ እን​ዲ​ያ​ምኑ እየ​ሰ​በከ የን​ስሓ ጥም​ቀ​ትን አጠ​መቀ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ጳውሎስ ዮሐንስ አጥመቀ በጥምቀተ ንስሓ እንዘ ይሰብክ ከመ ይእመኑ በዘይመጽእ እምድኅሬሁ ዘውእቱ ኢየሱስ ክር���ቶስ።,"Paul explained, “John baptized with a baptism by which people showed they were changing their hearts and lives. It was a baptism that told people about the one who was coming after him. This is the one in whom they were to believe. This one is Jesus.”" +እነ​ር​ሱም ይህን በሰሙ ጊዜ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ተጠ​መቁ።,ወሰሚዖሙ ተጠምቁ በስሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"After they listened to Paul, they were baptized in the name of the Lord Jesus." +ጳው​ሎ​ስም እጁን በጫ​ነ​ባ​ቸው ጊዜ መን​ፈስ ቅዱስ በእ​ነ​ርሱ ላይ ወረደ፤ ያን​ጊ​ዜም በሀ​ገሩ ሁሉ ቋንቋ ተና​ገሩ፤ ትን​ቢ​ትም ተና​ገሩ።,ወወደየ እዴሁ ጳውሎስ ዲቤሆሙ ወወረደ መንፈስ ቅዱስ ላዕሌሆሙ ወነበቡ በነገረ ኵሉ በሐውርት፥ ወተነበዩ።,"When Paul placed his hands on them, the Holy Spirit came on them, and they began speaking in other languages and prophesying." +ሰዎ​ቹም ሁሉ ዐሥራ ሁለት ያህሉ ነበር።,ወየአክሉ ኵሎሙ ዐሠርተ ወክልኤተ ዕደወ።በእንተ ትምህርቱ ለጳውሎስ,"Altogether, there were about twelve people." +ጳው​ሎ​ስም ወደ ምኵ​ራብ ገብቶ በግ​ልጥ አስ​ተ​ማረ፤ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መን​ግ​ሥት እያ​ስ​ተ​ማ​ራ​ቸ​ውና እያ​ሳ​መ​ና​ቸው ሦስት ወር ቈየ።,ወቦአ ጳውሎስ ምኵራበ ወነገረ ገሃደ ወነበረ ሠለስተ አውራኀ ይትዋቀሦሙ ወያአምኖሙ በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር።,Paul went to the synagogue and spoke confidently for the next three months. He interacted with those present and offered convincing arguments concerning the nature of God’s kingdom. +በተ​ሰ​በ​ሰ​በ​ውም ሕዝብ ፊት አን​ዳ​ን​ዶች በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትም​ህ​ርት ላይ ክፉ እየ​ተ​ና​ገሩ ባላ​መኑ ጊዜ፥ ጳው​ሎስ ከእ​ነ​ርሱ ተለየ፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱ​ንም ይዞ ጢራ​ኖስ በሚ​ባል መም​ህር ቤት ሁል​ጊዜ ያስ​ተ​ም​ራ​ቸው ነበር።,ወቦ እለ ክሕዱ ወተንሥኡ ወአሕሠሙ ዲበ ትምህርት ዘእግዚአብሔር በቅድመ ጉባኤ አሕዛብ ወኀደጎሙ ጳውሎስ ወነሥኦሙ ለአርድእት ወኵሎ አሚረ ይነግሮሙ በቤቱ ለመምህር ብእሲ ዘስሙ ጢራኖስ ወበ ምኵናነ መላእክት።,"Some people had closed their minds, though. They refused to believe and publicly slandered the Way. As a result, Paul left them, took the disciples with him, and continued his daily interactions in Tyrannus’ lecture hall." +በእ​ስ​ያም ያሉ አይ​ሁ​ድና አረ​ማ​ው​ያን ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል እስ​ኪ​ሰሙ ድረስ እን​ደ​ዚሁ ሁለት ዓመት ኖረ።ለጳ​ው​ሎስ ስለ ተሰ​ጠው ሀብተ ፈውስ,ወጐንደየ ከመዝ ክልኤ ዓመተ እስከ ሰምዑ ኵሎሙ እለ ይነብሩ እስያ ቃለ እግዚአብሔር አይሁድ ወአረሚ።በእንተ ሀብተ ፈውስ ዘተውህበ ለጳውሎስ,"This went on for two years, so that everyone living in the province of Asia—both Jews and Greeks—heard the Lord’s word." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በጳ​ው​ሎስ እጅ ታላ​ላቅ ሥራን ይሠራ ነበር።,ወዐቢየ ኀይለ ይገብር እግዚአብሔር በእደዊሁ ለጳውሎስ።,God was doing unusual miracles through Paul. +ከል​ብሱ ዘር​ፍና ከመ​ጠ​ም​ጠ​ሚ​ያዉ ጫፍ ቈር​ጠው እየ​ወ​ሰዱ በድ​ው​ያኑ ላይ ያኖ​ሩት ነበር፤ እነ​ር​ሱም ይፈ​ወሱ ነበር፤ ክፉ​ዎች መና​ፍ​ስ​ትም ይወጡ ነበር።,ወይወስዱ እምጽንፈ ልብሱ ወሰበኑ መቲሮሙ ወያነብሩ ዲበ ድዉያን ወየሐይዉ ወአጋንንት እኩያን ይወፅኡ።,"Even the small towels and aprons that had touched his skin were taken to the sick, and their diseases were cured and the evil spirits left them." +ከአ​ይ​ሁ​ድም አስ​ማት እያ​ደ​ረጉ የሚ​ዞሩ ሰዎች ክፉ​ዎች መና​ፍ​ስት ባሉ​ባ​ቸው ላይ “ጳው​ሎስ በሚ​ያ​ስ​ተ​ም​ር​በት በኢ​የ​ሱስ ስም እና​ም​ላ​ች​ኋ​ለን” እያሉ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱ​ስን ስም ይጠ​ሩ​ባ​ቸው ነበር።,ወቦ እለ አኀዙ እምአይሁድ ይዑዱ ወይርቅዩ ወይጼውዑ ሎሙ ለአጋንንት እኩያን በስመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወይቤል��ሙ ናምሕለክሙ በስሙ ለኢየሱስ ዘጳውሎስ ይሜህር በስሙ።,"There were some Jews who traveled around throwing out evil spirits. They tried to use the power of the name of the Lord Jesus against some people with evil spirits. They said, “In the name of the Jesus whom Paul preaches, I command you!”" +እኒህ እን​ዲህ ያደ​ርጉ የነ​በ​ሩ​ትም የካ​ህ​ናቱ አለቃ የአ​ይ​ሁ​ዳ​ዊው የአ​ስ​ቂዋ ልጆች ናቸው፤ እነ​ር​ሱም ሰባት ነበሩ።,ወእሉ እለ ከመዝ ይገብሩ አይሁድ እሙንቱ ደቂቀ ሊቀ ካህናት ዘስሙ አስቄዋ ወሰብዐቱ እሙንቱ።በእንተ ስጣዌ ጋኔን,"The seven sons of Sceva, a Jewish chief priest, were doing this." +ያም ክፉ መን​ፈስ፥ “በኢ​የ​ሱስ አም​ና​ለሁ፥ ጳው​ሎ​ስ​ንም አው​ቀ​ዋ​ለሁ፤ እን​ግ​ዲህ እና​ንተ እነ​ማን ናችሁ?” ብሎ መለ​ሰ​ላ​ቸው።,ወተሰጥዎሙ ውእቱ ጋኔን እኩይ ወይቤሎሙ በኢየሱስኒ አአምን ወለጳውሎስኒ አአምሮ አንትሙኬ እንከ መኑ አንትሙ።,"The evil spirit replied, “I know Jesus and I’m familiar with Paul, but who are you?”" +ያም ክፉ መን​ፈስ የያ​ዘው ሰው ተነ​ሣ​ባ​ቸው፤ አየ​ለ​ባ​ቸ​ውም፤ አሸ​ነ​ፋ​ቸ​ውም፤ አቍ​ስ​ሎም ከዚያ ቤት አስ​ወ​ጥቶ አባ​ረ​ራ​ቸው።,ወአብደ ላዕሌሆሙ ውእቱ ዘጋኔን እኩይ ወኀየሎሙ ወሞኦሙ ወአቍሰሎሙ ወፈቅዖሙ ወሰደዶሙ እምውእቱ ቤት።,The person who had an evil spirit jumped on them and overpowered them all with such force that they ran out of that house naked and wounded. +ይህም ነገር በኤ​ፌ​ሶን በሚ​ኖሩ በአ​ይ​ሁ​ድና በአ​ረ​ማ​ው​ያን ሁሉ ዘንድ ተሰማ፤ ሁሉም ፈሩ፤ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱ​ስ​ንም ስም ከፍ ከፍ አደ​ረጉ።,ወተሰምዐ ዝ ነገር በኀበ ኵሎሙ አይሁድ ወአረሚ እለ ይነብሩ ኤፌሶን ወፈርሁ ኵሎሙ ወአዕበዩ ስመ እግዚእነ ኢየሱስ።በእንተ መሠርያን,This became known to the Jews and Greeks living in Ephesus. Everyone was seized with fear and they held the name of the Lord Jesus in the highest regard. +ያመ​ኑ​ትም ሁሉ እየ​መጡ ስለ ሠሩት ንስሓ ይገቡ ነበር።,ወኵሎሙ እለ አምኑ ይመጽኡ ወይኔስሑ በእንተ ዘገብሩ ኀጢአተ።,"Many of those who had come to believe came, confessing their past practices." +ብዙ​ዎች አስ​ማ​ተ​ኞ​ችም መጽ​ሐ​ፎ​ቻ​ቸ​ውን እየ​ሰ​በ​ሰቡ እያ​መጡ በሕ​ዝቡ ሁሉ ፊት በእ​ሳት ያቃ​ጥሉ ነበር፤ ያቃ​ጠ​ሏ​ቸው የመ​ጽ​ሐ​ፎች ዋጋም አምሳ ሺህ ብር ነበር።,ወብዙኃን መሠርያን ያስተጋብኡ ወያመጽኡ ወያውዕዩ መጻሕፍቲሆሙ በቅድመ ኵሉ ሕዝብ ወሐሳበ ሤጡ ለዘአውዐዩ ኀምስቱ እልፍ ድርህመ ብሩር።,This included a number of people who practiced sorcery. They collected their sorcery texts and burned them publicly. The value of those materials was calculated at more than someone might make if they worked for one hundred sixty-five years. +እን​ዲ​ህም እያለ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል በኀ​ይል ያድ​ግና ይበ​ረታ ነበር።,ወከመዝ ጸንዐ ቃለ እግዚአብሔር ወዐብየ ወኀየለ።በእንተ ሑረቱ ለጳውሎስ ኢየሩሳሌም,In this way the Lord’s word grew abundantly and strengthened powerfully. +ይህም ከተ​ፈ​ጸመ በኋላ ጳው​ሎስ በመ​ቄ​ዶ​ን​ያና በአ​ካ​ይያ በኩል አልፎ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ሊሄድ በልቡ ዐሰበ፥ “እዚ​ያም ከደ​ረ​ስሁ በኋላ ሮሜን ላያት ይገ​ባ​ኛል” አለ።,ወእምዝ ተፈጺሞ ዝንቱ ኀለየ ጳውሎስ በመንፈሱ ይኅልፍ እንተ መቄዶንያ ወአካይያ ወይሑር ኢየሩሳሌም ወይቤ በጺሕየ ህየ ይደልወኒ እርአያ ለሮሜ።,"Once these things had come to an end, Paul, guided by the Spirit, decided to return to Jerusalem, taking a route that would carry him through the provinces of Macedonia and Achaia. He said, “After I have been there, I must visit Rome as well.”" +ከሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ሉ​ትም ሁለ​ቱን ጢሞ​ቴ​ዎ​ስ​ንና አር​ስ​ጦ​ስን ወደ መቄ​ዶ​ንያ ላከ፤ እርሱ ራሱ ጳው​ሎስ ግን ብዙ ቀን በእ​ስያ ተቀ​መጠ።በኤ​ፌ​ሶን ስለ ተደ​ረ​ገው ሁከት,ወፈነወ ለመቄዶንያ ክልኤተ እም እለ ይትለአክዎ ጤሞቴዎስሃ ወአርስጦስሃ ወውእቱ ጳውሎስ ነበረ እስያ ብዙኀ መዋዕለ።,"He sent two of his assistants, Timothy and Erastus, to Macedonia, while he remained awhile in the province of Asia." +በዚ​ያም ወራት ስለ​ዚህ ትም​ህ​ርት ብዙ ሁከት ሆነ።,ወበውእቱ መዋዕል ዐቢይ ሁከት ኮነ በእንተዝ ትምህርት ላዕለ እለ አምኑ በእግዚእነ።በእንተ ድሜጥሮስ,At that time a great disturbance erupted about the Way. +በዚ​ያም ብር ሠሪ የሆነ ድሜ​ጥ​ሮስ የሚ​ባል አንድ ሰው ነበር፤ ለአ​ር​ጤ​ም​ስም ከብር የቤተ መቅ​ደስ ምስል ይሠራ ነበር፤ አን​ጥ​ረ​ኞ​ች​ንም እያ​ሠራ ብዙ ገን​ዘብ ይሰ​ጣ​ቸው ነበር።,ወሀሎ ህየ አሐዱ ብእሲ ዘስሙ ድሜጥሮስ ነሃቤ ብሩር ወይገብር ሥዕላተ ወአምሳላተ ብሩር ጣዖተ ለአርጤምስ ወያስተጌብሮሙ ለኪነት ወይሁቦሙ ብዙኀ ንዋየ ወያረብኆሙ።,"There was a silversmith named Demetrius. He made silver models of Artemis’ temple, and his business generated a lot of profit for the craftspeople." +አን​ጥ​ረ​ኞ​ች​ንና ይህን የመ​ሰ​ለ​ውን ሥራ የሚ​ሠ​ሩ​ት​ንም ሁሉ ሰብ​ስቦ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ ሰዎች ሆይ፥ ጥቅም የም​ና​ገ​ኘው በዚህ ሥራ​ችን እንደ ሆነ እና​ንተ ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ወአስተጋብኦሙ ለኵሉ ኪነት ወለእለ ይነብሩ ምስሌሆሙ ወአንገለጉ ወይቤሎሙ አንትሙ አኀዊነ ለሊክሙ ተአምሩ ከመ በዝ ተግባርነ ውእቱ ምርካብነ።,"He called a meeting with these craftspeople and others working in related trades and said, “Friends, you know that we make an easy living from this business." +አሁን ግን እን​ደ​ም​ታ​ዩ​ትና እን​ደ​ም​ት​ሰ​ሙት ይህ ጳው​ሎስ ኤፌ​ሶ​ንን ብቻ ሳይ​ሆን መላ​ውን እስ​ያን አሳተ፤ ብዙ ሕዝ​ብ​ንም መለሰ፤ በሰው እጅ የሚ​ሠ​ሩ​ት​ንም ሁሉ አማ​ል​ክት አይ​ደ​ሉም አላ​ቸው።,ወናሁ ዘከመ ትሬእዩ ወዘከመ ትሰምዑ አኮ ባሕቲቶ ኤፌሶን አላ ኵሎ እስያ አስሐተ ዝ ጳውሎስ ብዙኃነ አሕዛበ ወይቤሎሙ ኢኮኑ አማልክተ እለ በእደ ሰብእ ይትገበሩ።,"And you can see and hear that this Paul has convinced and misled a lot of people, not only in Ephesus but also throughout most of the province of Asia. He says that gods made by human hands aren’t really gods." +አሁን የም​ን​ቸ​ገር በዚህ ነገር ብቻ አይ​ደ​ለም፤ እስ​ያና መላው ዓለም የሚ​ያ​መ​ል​ካት የታ​ላቋ የአ​ር​ጤ​ም​ስም መቅ​ደስ ክብር ይቀ​ራል፤ ገና​ና​ነ​ቷም ይሻ​ራል።”,ወዓዲ አኮ በዝ ባሕቲቱ ዘንትመነሶ ዓዲ ለምኵራበ አርጤምስኒ ሀለዋ ይሰዐር ክብራ ወይትነሠት ዕበያ እንተ እስያኒ ወኵሉ ዓለም ያመልካ።,"This poses a danger not only by discrediting our trade but also by completely dishonoring the great goddess Artemis. The whole province of Asia—indeed, the entire civilized world—worships her, but her splendor will soon be extinguished.”" +ይህ​ንም በሰሙ ጊዜ ተቈ​ጡና ድም​ፃ​ቸ​ውን ከፍ አድ​ር​ገው፥ “የኤ​ፌ​ሶን አር​ጤ​ምስ ክብ​ርዋ ታላቅ ነው” አሉ።,ወሰሚዖሙ ተምዑ ወከልሑ በዐቢይ ቃል ወይቤሉ ሰንበት ዕበያ ለአርጤምስ እንተ ኤፌሶን።,"Once they heard this, they were beside themselves with anger and began to shout, “Great is Artemis of the Ephesians!”" +ከተ​ማ​ውም ሁሉ ታወከ፤ የመ​ቄ​ዶ​ን​ያን ሰዎች የጳ​ው​ሎ​ስን ወዳ​ጆች ጋይ​ዮ​ስ​ንና አር​ስ​ጥ​ሮ​ኮ​ስ​ንም ከእ​ነ​ርሱ ጋር እየ​ጐ​ተ​ቱ​በ​አ​ን​ድ​ነት ወደ ጨዋ​ታው ቦታ ሮጡ።,ወተሀውኩ ኵሉ ሀገር ወሮጹ ኀበ መካነ ተውኔት ኅቡረ ወሰሐብዎሙ ለጋይዮስ ወለአርስጥሮኮስ ዕደው መቄዶናውያን አዕርክቱ ለጳውሎስ።,"The city was thrown into turmoil. They rushed as one into the theater. They seized Gaius and Aristarchus, Paul’s traveling companions from the province of Macedonia." +ጳው​ሎ​ስም ወደ አሕ​ዛብ መካ​ከል ሊገባ ወድዶ ነበር፤ ነገር ግን ደቀ መዛ​ሙ​ርት ከለ​ከ​ሉት።,ወፈቀደ ጳውሎስ ይባእ ማእከለ አሕዛብ ወከልእዎ አርድእት።,"Paul wanted to appear before the assembly, but the disciples wouldn’t allow him." +ከእ​ስ​ያም የሆኑ ታላ​ላ​ቆች ወዳ​ጆቹ ወደ ጨዋ​ታው ቦታ እን​ዳ​ይ​ገባ ልከው ማለ​ዱት።,ወእለሂ እምእስያ አዕርክቱ ለአኩ ኀቤሁ ኢይባእ ማእከለ አሕዛብ አስተብቍዕዎ።,"Even some officials of the province of Asia, who were Paul’s friends, sent word to him, urging him not to risk going into the theater." +በዚ​ያም በጨ​ዋ​ታው ቦታ የነ​በሩ ሰዎች እየ​ጮኹ ቈዩ፤ በሌ​ላም ቋንቋ የሚ​ጮሁ ነበሩ፤ በጉ​ባ​ኤው ታላቅ ድብ​ል​ቅ​ልቅ ሆኖ ነበ​ርና፤ ከእ​ነ​ርሱ የሚ​በ​ዙት ግን በምን ምክ​ን​ያት እንደ ተሰ​በ​ሰቡ አያ​ው​ቁም ነበር።,ወጐንደዩ እንዘ ይኬልሑ ሕዝብ እለ ሀለዉ ህየ መካነ ተውኔት ወቦ እለ ይኬልሑ በካልእ ነገር ወእለሰ ይበዝኁ እምኔሆሙ ኢየአምሩ በእንተ ምንት አንገለጉ።በእንተ ሕዝበ አይሁድ እለ ሀለዉ ህየ,"Meanwhile, the assembly was in a state of confusion. Some shouted one thing, others shouted something else, and most of the crowd didn’t know why they had gathered." +በዚያ የነ​በሩ አይ​ሁ​ድም እስ​ክ​ን​ድ​ሮስ የሚ​ባል አይ​ሁ​ዳዊ ሰውን ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው አስ​ነሡ፤ እር​ሱም ተነ​ሥቶ በእጁ ምል​ክት ሰጠና ለሕ​ዝቡ ሊከ​ራ​ከ​ር​ላ​ቸው ወደደ።,ወሕዝበ አይሁድ እለ ሀለዉ ህየ አንሥኡ እምኔሆሙ ብእሴ አይሁዳዌ ዘስሙ እስክንድሮስ ወተንሢኦ ቀጸበ በእዴሁ ወፈቀደ ይውቅሥ ለዐውድ።,"The Jews sent Alexander to the front, and some of the crowd directed their words toward him. He gestured that he wanted to offer a defense before the assembly," +አይ​ሁ​ዳዊ እን​ደ​ሆ​ነም ባወቁ ጊዜ “የኤ​ፌ​ሶን አር​ጤ​ምስ ክብ​ርዋ ታላቅ ነው” እያሉ ሁለት ሰዓት ያህል ሁሉም በአ​ንድ ድምፅ ጮሁ።,ወአእሚሮሙ ከመ አይሁዳዊ ውእቱ ከልሑ ኵሎሙ በአሐዱ ቃል መጠነ ክልኤ ሰዓት እንዘ ይብሉ ሰንበት ዕበያ ለአርጤምስ እንተ ኤፌሶን።በእንተ ዘይቤ ጸሓፌ ሀገር,"but when they realized he was a Jew, they all shouted in unison, “Great is Artemis of the Ephesians!” This continued for about two hours." +ከዚ​ህም በኋላ የከ​ተ​ማው ጸሓፊ ተነ​ሥቶ ሕዝ​ቡን ጸጥ አሰ​ኝቶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ የኤ​ፌ​ሶን ሰዎች ሆይ፥ ስሙ፤ የኤ​ፌ​ሶን ከተማ ታላ​ቂ​ቱን አር​ጤ​ም​ስ​ንና ከሰ​ማይ የወ​ረ​ደ​ውን ጣዖ​ት​ዋን እን​ደ​ም​ት​ጠ​ብቅ የማ​ያ​ውቅ ማነው?,ወእምዝ ተንሥአ ጸሓፌ ሀገር ወአስተጋብኦሙ ለአሕዛብ ወይቤሎሙ ስምዑ ሰብአ ኤፌሶን መኑ ሰብእ ዘኢየአምራ ለሀገረ ኤፌሶን ከመ ይእቲ እንተ አርጤምስ ዐባይ ወጣዖታ ዘወረደ እምሰማይ።,"The city manager brought order to the crowd and said, “People of Ephesus, doesn’t everyone know that the city of Ephesus is guardian of the temple of the great Artemis and of her image, which fell from heaven?" +ስለ​ዚ​ህም እር​ስ​ዋን መቃ​ወም የሚ​ቻ​ለው ያለ አይ​መ​ስ​ለ​ኝም፤ አሁ​ንም ይህን በጠ​ብና በክ​ር​ክር ሳይ​ሆን በቀ​ስታ ልና​ደ​ር​ገው ይገ​ባ​ናል።,ወበእንተዝ ይመስለኒ አልቦ ዘይክል ተቃውሞታ ለዛቲ ወይእዜኒ ርቱዕ በድቡት ንግበሮ ለዝ ወአኮ በሀከክ ወበትዝልፍት።,"Therefore, since these facts are undeniable, you must calm down. Don’t be reckless." +የአ​ማ​ል​ክ​ትን ቤት ያል​ዘ​ረ​ፉ​ት​ንና በአ​ማ​ል​ክ​ቶ​ቻ​ችን ላይ ክፉ ቃልን ያል​ተ​ና​ገ​ሩ​ትን እነ​ዚ​ህን ሰዎች እነሆ ወደ እዚህ አም​ጥ​ታ​ች​ኋ​ቸ​ዋል።,ናሁ ተባጻሕክምዎሙ ለእሉ ሰብእ ዘኢሰረቁ ቤተ አማልክቲነ ወኢፀረፉ ዲበ አማልክቲነ።በእንተ ነሢተ ዐውድ,The men you brought here have neither robbed the temple nor slandered our goddess. +ድሜ​ጥ​ሮ​ስና ከእ​ርሱ ጋር ያሉ አን​ጥ​ረ​ኞች ግን በማ​ንም ላይ ጠብ እን​ዳ​ላ​ቸው እርስ በር​ሳ​ቸው ይከ​ራ​ከሩ፤ እነ​ሆም በከ​ተ​ማው ውስጥ ፍርድ ቤት አለ፤ ዳኞ​ችም አሉ።,ወእመሰ ቦ ተስናን ድሜጥሮስ ምስለ ኪነት ለይትዋቀሡ በበይናቲሆሙ ናሁ መኰንን ውስተ ሀገር።,"Therefore, if Demetrius and the craftspeople with him have a charge against anyone, the courts are in session and governors are available. They can press charges against each other there." +ነገር ግን ይህ የም​ት​ከ​ራ​ከ​ሩ​በት ነገር ሌላ ከሆነ በሕግ ሸንጎ ይፈ​ታል።,ወእመሰ ባዕድ ማኅሠሥ ብክሙ ዘበእንተ ሕግክሙ ንነሥት ዐውደ።,Additional disputes can be resolved in a legal assembly. +ዛሬም በደል ሳይ​ኖር በአ​መ​ጣ​ች​ሁ​ብን ክር​ክር እኛ እን​ቸ​ገ​ራ​ለ​ንና ስለ​ዚህ ክር​ክር የም​ን​ወ​ቃ​ቀ​ሰው ነገር የለም፥” ይህ​ንም ብሎ ሸን​ጎ​ውን ፈታ።,እስመ ንትመነሶ ዮም በዘአምጻእክሙ ለነ ሀከከ ዘአልቦ ጌጋይ ወአልብነ ዘንትዋቀሥ በእንተዝ ሀከክ ወዘንተ ብሂሎ ነሠተ ዐውደ።,"As for us, we are in danger of being charged with rioting today, since we can’t justify this unruly gathering.”" +,,"After he said this, he dismissed the assembly." +ኀም​ሳው ቀንም በተ​ፈ​ጸመ ጊዜ፥ ሁሉም በአ​ን​ድ​ነት በአ​ንድ ቦታ ተሰ​ብ​ስ​በው ነበር።,ወአመ ተፈጸመ መዋዕለ ጰንጠቈስጤ እንዘ ሀለዉ ኵሎሙ ኅቡረ አሐተኔ።,"When Pentecost Day arrived, they were all together in one place." +ድን​ገ​ትም እንደ ዐውሎ ነፋስ ድምፅ ያለ ከሰ​ማይ ድምፅ መጣ፤ የነ​በ​ሩ​በ​ት​ንም ቤት ሞላው።,መጽአ ግብተ እምሰማይ ድምፅ ከመ ድምፀ ነፋሰ ዐውሎ ወመልአ ኵሎ ቤተ ኀበ ሀለዉ ይነብሩ።,Suddenly a sound from heaven like the howling of a fierce wind filled the entire house where they were sitting. +እንደ እሳት የተ​ከ​ፋ​ፈሉ የእ​ሳት ላን​ቃ​ዎ​ችም ታዩ​አ​ቸው፤ በሁ​ሉም ላይ ተቀ​መ​ጡ​ባ​ቸው።,ወአስተርአይዎሙ ልሳናተ እሳት ክፉላት ከመ እሳት ዘይትከፈል ወነበረ ዲበ ኵሎሙ።,They saw what seemed to be individual flames of fire alighting on each one of them. +ሁሉም መን​ፈስ ቅዱ​ስን ተሞሉ፤ ይና​ገሩ ዘንድ መን​ፈስ ቅዱስ እንደ አደ​ላ​ቸው መጠ​ንም እየ​ራ​ሳ​ቸው በሀ​ገሩ ሁሉ ቋንቋ ይና​ገሩ ጀመሩ።,ወተመልኡ ኵሎሙ መንፈሰ ኀይል ወአኀዙ ይንብቡ ዘዘዚኣሆሙ በነገረ ኵሉ በሐውርት በከመ ወሀቦሙ መንፈስ ቅዱስ ይንብቡ።በእንተ አሕዛብ እለ መጽኡ ለበዓል,They were all filled with the Holy Spirit and began to speak in other languages as the Spirit enabled them to speak. +ከሰ​ማይ በታች ካሉ አሕ​ዛብ ሁሉ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የሚ​ኖሩ ደጋግ የአ​ይ​ሁድ ሰዎች ነበሩ።,ወሀለዉ በኢየሩሳሌም ሰብእ ኄራን አይሁድ ይነብሩ እምኵሉ አሕዛብ ዘመትሕተ ሰማይ።,There were pious Jews from every nation under heaven living in Jerusalem. +ይህ​ንም ቃል ሲና​ገሩ ሰም​ተው ሁሉም ደን​ግ​ጠው ተሰ​በ​ሰቡ፤ ሁሉም በየ​ሀ​ገ​ራ​ቸው ቋንቋ ሲና​ገሩ ሰም​ተ​ዋ​ቸ​ዋ​ልና የሚ​ሉ​ትን አጡ።,ወሰሚዖሙ ዘንተ ቃለ ተጋብኡ ኵሎሙ ድንጉፃኒሆሙ ወኀጥኡ ዘይብሉ እስመ ሰምዕዎሙ ይነብቡ ኵሎሙ በነገረ በሐውርቲሆሙ።,"When they heard this sound, a crowd gathered. They were mystified because everyone heard them speaking in their native languages." +ተገ​ረሙ፤ አደ​ነ​ቁም፥ እን​ዲ​ህም አሉ፥ “እነ​ዚህ የሚ​ና​ገ​ሩት ሁሉ የገ​ሊላ ሰዎች አይ​ደ​ሉ​ምን?,ወደንገፁ ወአንከሩ ወይቤሉ አኮኑ ሰብአ ገሊላ እሉ ኵሎሙ።,"They were surprised and amazed, saying, “Look, aren’t all the people who are speaking Galileans, every one of them?" +እን​ግ​ዲህ በየ​ሀ​ገ​ራ​ችን ቋንቋ ሲና​ገሩ እን​ዴት እን​ሰ​ማ​ቸ​ዋ​ለን?,እፎኑ እንከ ንሰምዖሙ ይነብቡ በነገረ ኵሉ በሐውርቲነ እንዘ ፍጥረትነ ጳርቴ ወሜድ ወኢላሜጤ።,How then can each of us hear them speaking in our native language? +እኛ በተ​ወ​ለ​ድ​ን​በት በጳ​ርቴ፥ በሜድ፥ በኢ​ላ​ሜጤ፥ በሁ​ለቱ ወን​ዞች መካ​ከል፥ በይ​ሁዳ፥ በቀ​ጰ​ዶ​ቅያ፥ በጳ​ን​ጦ​ስና በእ​ስያ፥,ወእለሂ ይነብሩ ማእከለ አፍላግ ይሁዳ ወቀጶዶቅያ ወፋንጦስ።,"Parthians, Medes, and Elamites; as well as residents of Mesopotamia, Judea, and Cappadocia, Pontus and Asia," +በፍ​ር​ግያ፥ በጵ​ን​ፍ​ልያ፥ በግ​ብፅ፥ በሊ​ብያ አው​ራጃ፥ በቀ​ር​ኔን የም​ን​ኖር፥ ከሮ​ሜም የመ​ጣን አይ​ሁድ፥ መጻ​ተ​ኞ​ችም፥,ወእስያ ወፍርግያ ወጵንፍልያ ወግብጽ ወደወለ ልብያ ወእለሂ እምቀርኔን ወእለሂ መጽኡ እምሮሜ አይሁድ ፈላስያን።,"Phrygia and Pamphylia, Egypt and the regions of Libya bordering Cyrene; and visitors from Rome ," +ከቀ​ር​ጤ​ስና ከዐ​ረ​ብም የመ​ጣን፥ እነሆ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጌት​ነት በየ​ሀ​ገ​ራ​ችን ቋንቋ ሲና​ገሩ እን​ሰ​ማ​ቸ​ዋ​ለን።”,ወእለሂ እምቀርጤስ ወዐረብ ወናሁ ንሰምዖሙ ይነብቡ በነገረ በሐውርቲነ ዕበያቲሁ ለእግዚአብሔር።,Cretans and Arabs—we hear them declaring the mighty works of God in our own languages!” +ሁሉም ተገ​ረሙ፤ የሚ​ሉ​ት​ንም አጡ፥ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም፥ “እንጃ! ይህ ነገር ምን ይሆን?” ተባ​ባሉ።,ወደንገፁ ኵሎሙ ወኀጥኡ ዘይብሉ ወተባሀሉ በበይናቲሆሙ ምንትኑ እንጋ ዝ።,"They were all surprised and bewildered. Some asked each other, “What does this mean?”" +እኩ​ሌ​ቶቹ ግን “እነ​ዚ​ህስ ጉሽ ጠጅ ጠግ​በው ሰክ​ረ​ዋል” ብለው ሳቁ​ባ​ቸው።የጴ​ጥ​ሮስ ምስ​ክ​ር​ነት,ወመንፈቆሙሰ ሰሐቅዎሙ ወይቤሉ እሉሰ ጻዕፈ ጸግቡ ወሰክሩ።በእንተ ስብከተ ጴጥሮስ ቀዳሚት,"Others jeered at them, saying, “They’re full of new wine!”" +ጴጥ​ሮ​ስም ከዐ​ሥራ አንዱ ጋር ቆሞ ድም​ፁን ከፍ አድ​ርጎ እን​ዲህ አለ፥ “እና​ንተ የአ​ይ​ሁድ ሰዎች፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም የም​ት​ኖሩ ሁሉ፥ ይህን ዕወቁ፤ ቃሌ​ንም ስሙ።,ወቆመ ጴጥሮስ ምስለ ዐሠርቱ ወአሐዱ ወከልሐ በቃሉ ወይቤ አንትሙ ሰብአ ይሁዳ ወእለሂ ትነብሩ ኢየሩሳሌም ኵልክሙ አእምሩ ዘንተ ወስምዑኒ ቃልየ።,"Peter stood with the other eleven apostles. He raised his voice and declared, “Judeans and everyone living in Jerusalem! Know this! Listen carefully to my words!" +ለእ​ና​ንተ እንደ መሰ​ላ​ችሁ እነ​ዚህ የሰ​ከሩ አይ​ደ​ሉም፤ ከቀኑ ገና ሦስ​ተኛ ሰዓት ነውና።,አኮ ከመ ትትሔዘብዎሙ አንትሙ ስኩራን እሙንቱ እንዘ ትብሉ እስመ ነግህ ብሔሩ ወሶቤሁ ሠለስቱ ሰዓት።,"These people aren’t drunk, as you suspect; after all, it’s only nine o’clock in the morning!" +ነገር ግን ይህ በነ​ቢዩ በኢ​ዩ​ኤል የተ​ባ​ለው ነው።,አላ ዝ ውእቱ ዘይቤ ኢዩኤል ነቢይ።,"Rather, this is what was spoken through the prophet Joel:" +በኋ​ለ​ኛ​ዪቱ ቀን እን​ዲህ ይሆ​ናል ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፦ ሥጋን በለ​በሰ ሁሉ ላይ ከመ​ን​ፈሴ አፈ​ስ​ሳ​ለሁ፤ ወን​ዶች ልጆ​ቻ​ች​ሁና ሴቶች ልጆ​ቻ​ችሁ ትን​ቢት ይና​ገ​ራሉ፤ ጐል​ማ​ሶ​ቻ​ችሁ ራእ​ይን ያያሉ፤ ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ቻ​ች​ሁም ሕል​ምን ያል​ማሉ።,«ወይከውን እምድኅረዝ መዋዕል ይቤ እግዚአብሔር እሰውጥ እምነ መንፈስየ ዲበ ኵሉ ዘሥጋ ወይትኔበዩ ደቂቅክሙ ወአዋልዲክሙ ወወራዙቲክሙ ራእየ ይሬእዩ ወሊቃውንቲክሙ ሕልመ የሐልሙ።,"“In the last days, God says,”“I will pour out my Spirit on all people.”“Your sons and daughters will prophesy.”“Your young will see visions.”“Your elders will dream dreams.”" +በወ​ን​ዶ​ችና በሴ​ቶች ባሮች ላይም ያን​ጊዜ መን​ፈ​ሴን አፈ​ስ​ሳ​ለሁ፤ ትን​ቢ​ትም ይና​ገ​ራሉ።,ወላዕለ አግብርትየ ወአእማትየ እክዑ እምነ መንፈስየ ወይእተ አሚረ ይትኔበዩ።,"“Even upon my servants, men and women,”“I will pour out my Spirit in those days,”“and they will prophesy.”" +በላይ በሰ​ማይ ተአ​ም​ራ​ትን፥ በታች በም​ድ​ርም ምል​ክ​ቶ​ችን፥ ደምን እሳ​ት​ንና ጢስ​ንም እሰ​ጣ​ለሁ።,ወእሁብ ትእምርተ በሰማይ በላዕሉ ወመንክረ በምድር በታሕቱ ደመ ወእሳተ ወጢሰ።,"“I will cause wonders to occur in the heavens above”“and signs on the earth below,”“blood and fire and a cloud of smoke.”" +የም​ት​ገ​ለ​ጠው ታላ​ቅዋ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቀን ሳት​መጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ ጨረ​ቃም ወደ ደም ይለ​ወ​ጣል።,ፀሓይኒ ይጸልም ወወርኅኒ ደመ ይከውን ዘእንበለ ትብጻሕ ዕለተ እግዚአብሔር ዐባይ ወግርምት።,"“The sun will be changed into darkness,”“and the moon will be changed into blood,”“before the great and spectacular day of the Lord comes.”" +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ስም የሚ​ጠራ ሁሉ ይድ​ናል።እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሕ​ዝቡ ስለ ገለ​ጠው,ወኵሉ ዘጸውዐ ስመ እግዚአብሔር ይድኅን።»በእንተ ዘአርአየ እግዚአብሔር ለሕዝቡ,“And everyone who calls on the name of the Lord will be saved.” +“እና​ንተ የእ​ስ​ራ​ኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ነገር ስሙ፤ እን​ደ​ም​ታ​ው​ቁት በመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእጁ ባደ​ረ​ገው በከ​ሃ​ሊ​ነቱ በተ​አ​ም​ራ​ቱና በድ​ንቅ ሥራ​ዎቹ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የገ​ለ​ጠ​ላ​ች​ሁን ሰው የና​ዝ​ሬ​ቱን ኢየ​ሱ​ስን ስሙ።,ስምዑ ሰብአ እስራኤል ዘንተ ነገረ ኢየሱስሃ ናዝራዌ ብእሴ ዘአርአየክሙ እግዚአብሔር በኀይል ወበተአምር ወበመንክር ዘገብረ እግዚአብሔር በእደዊሁ በማእከሌክሙ ዘከመ ርኢክምዎ።,"“Fellow Israelites, listen to these words! Jesus the Nazarene was a man whose credentials God proved to you through miracles, wonders, and signs, which God performed through him among you. You yourselves know this." +እር​ሱ​ንም በተ​ወ​ሰ​ነው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምክ​ርና በቀ​ደ​መው ዕው​ቀቱ እና​ንተ አሳ​ል​ፋ​ችሁ በኃ​ጥ​ኣን እጅ ሰጣ​ች​ሁት፤ ሰቅ​ላ​ች​ሁም ገደ​ላ​ች​ሁት።,በሥርዐተ ምክሩ ወበአእምሮቱ ለእግዚአብሔር ወመጠውክምዎ ውስተ እደ ኃጥኣን ወሰቀልክምዎ ወቀተልክምዎ።,"In accordance with God’s established plan and foreknowledge, he was betrayed. You, with the help of wicked men, had Jesus killed by nailing him to a cross." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን የሞ​ትን ማሰ​ሪያ ፈቶ ከሙ​ታን ለይቶ አስ​ነ​ሣው፤ ሞት እር​ሱን ሊይ​ዘው አይ​ች​ል​ምና።,ወእግዚአብሔር አንሥኦ እምዉታን ፈቲሖ ማእሰሪሁ ለሞት እስመ ኢይክል እኂዞቶ ሞት።,"God raised him up! God freed him from death’s dreadful grip, since it was impossible for death to hang on to him." +ዳዊ​ትም ስለ እርሱ እን​ዲህ አለ፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሁል​ጊዜ በፊቴ አየ​ዋ​ለሁ፤ እን​ዳ​ል​ታ​ወክ በቀኜ ነውና።,ወዳዊትኒ ይቤ በእንቲኣሁ «ዘልፈ እሬእዮ ለእግዚአብሔር ቅድሜየ ውእቱ በኵሉ ጊዜ እስመ በየማንየ ውእቱ ከመ ኢይትሀወክ።,"David says about him,“I foresaw that the Lord was always with me;”“because he is at my right hand I won’t be shaken.”" +ስለ​ዚህ ልቤን ደስ አለው፤ አን​ደ​በ​ቴም ሐሤት አደ​ረገ፤ ሥጋ​ዬም ደግሞ በተ​ስ​ፋው አደረ።,ወበእንተዝ ተፈሥሐ ልብየ ወተኀሥየ ልሳንየ።,"“Therefore, my heart was glad”“and my tongue rejoiced.”“Moreover, my body will live in hope,”" +ነፍ​ሴን በሲ​ኦል አት​ተ​ዋ​ት​ምና፥ ጻድ​ቅ​ህ​ንም ጥፋ​ትን ያይ ዘንድ አት​ሰ​ጠ​ው​ምና።,ወዓዲ በተስፋሁ ኀደረ ሥጋየ እስመ ኢተኀድጋ ውስተ ሲኦል ለነፍስየ ወኢትሁቦ ለጻድቅከ ይርአይ ሙስና።,"“because you won’t abandon me to the grave,”“nor permit your holy one to experience decay.”" +የሕ​ይ​ወ​ትን መን​ገድ አሳ​የ​ኸኝ፤ ከፊ​ትህ ጋራ ደስ​ታን አጠ​ገ​ብ​ኸኝ።,ወመራሕከኒ ፍኖተ ሕይወት ወአጽገብከኒ ሐሤተ ምስለ ገጽከ ወትፍሥሕት ውስተ የማንከ ለዝሉፉ።»በእንተ ዳዊት ርእሰ አበው,“You have shown me the paths of life;”“your presence will fill me with happiness.” +“እና​ንተ ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ ስለ አባ​ቶች አለቃ ስለ ዳዊት ነገር እንደ ሞተ እንደ ተቀ​በ​ረም፥ መቃ​ብ​ሩም እስከ ዛሬ ድረስ በእኛ ዘንድ እንደ አለ ገልጬ እን​ድ​ነ​ግ​ራ​ችሁ ትፈ​ቅ​ዱ​ል​ኛ​ላ​ች​ሁን?,ታበውሑኒሁ እንከ ኦ ��ብእ እንግርክሙ ክሡተ በእንተ ዳዊት ርእሰ አበው ከመሂ ሞተ ወተቀብረ ወኀቤነ ሀሎ መቃብሪሁ እስከ ዮም።,"“Brothers and sisters, I can speak confidently about the patriarch David. He died and was buried, and his tomb is with us to this very day." +ነቢይ ስለ ነበረ፥ ከአ​ብ​ራ​ኩም የተ​ገ​ኘ​ውን በዙ​ፋኑ እን​ዲ​ያ​ነ​ግ​ሥ​ለት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሐ​ላን እንደ ማለ​ለት ስለ ዐወቀ፥,እስመ ነቢይ ውእቱ ወአእመረ ከመ በመሐላ መሐለ ሎቱ እግዚአብሔር ከመ እምፍሬ ከርሡ ያነብር ዲበ መንበሩ።,"Because he was a prophet, he knew that God promised him with a solemn pledge to seat one of his descendants on his throne." +ክር​ስ​ቶስ ከሙ​ታን ተለ​ይቶ እን​ደ​ሚ​ነሣ፥ ሥጋ​ዉም በመ​ቃ​ብር እን​ደ​ማ​ይ​ቀር፥ ጥፋ​ት​ንም እን​ደ​ማ​ያይ አስ​ቀ​ድሞ ዐውቆ ተና​ገረ።,አቅዲሙ አእሚሮ ነገረ ከመ ይትነሣእ ክርስቶስ እምዉታን ወከመ ኢትትኀደግ ውስተ ሲኦል ነፍስቱ ወከመሂ ኢይሬእያ ለሙስና።,"Having seen this beforehand, David spoke about the resurrection of Christ, that “he wasn’t abandoned to the grave, nor did his body experience decay”." +እር​ሱን ኢየ​ሱ​ስን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አስ​ነ​ሣው፤ ለዚ​ህም እኛ ሁላ​ችን ምስ​ክ​ሮቹ ነን።,ሎቱ ለኢየሱስ አንሥኦ እግዚአብሔር ወንሕነ ኵልነ ሰማዕቱ።,This Jesus God raised up. We are all witnesses to that fact. +አሁን ግን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቀኝ ከፍ ከፍ ብሎና የመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስን ተስፋ ከአብ ገን​ዘብ አድ​ርጎ ይህን ዛሬ የም​ታ​ዩ​ት​ንና የም​ት​ሰ​ሙ​ትን አፈ​ሰ​ሰው።,ወይእዜሰ ከመ በየማነ እግዚአብሔር ተለዐለ ነሢኦ እምኀበ አቡሁ ዘአሰፈወ መንፈሰ ቅዱሰ ሶጦ ለዝ ዘትሬእዩ ወዘትሰምዑ።,"He was exalted to God’s right side and received from the Father the promised Holy Spirit. He poured out this Spirit, and you are seeing and hearing the results of his having done so." +ዳዊት ወደ ሰማይ አል​ወ​ጣም፥ ነገር ግን እርሱ አለ፦ ጌታ ጌታ​ዬን አለው፦ በቀኜ ተቀ​መጥ።,ቦኑ ዳዊት ዐርገ ሰማየ ኢይቤኑ ለሊሁ ዳዊት በመንፈስ ቅዱስ።,"David didn’t ascend into heaven. Yet he says,“The Lord said to my Lord, ‘Sit at my right side,”" +ጠላ​ቶ​ች​ህን ከእ​ግ​ርህ ጫማ በታች እስ​ክ​ጥ​ላ​ቸው ድረስ።,«ይቤሎ እግዚእ ለእግዚእየ ንበር በየማንየ እስከ አገብኦሙ ለጸላእትከ ታሕተ መከየደ እገሪከ።»,“until I make your enemies a footstool for your feet.’” +እን​ግ​ዲህ የእ​ስ​ራ​ኤል ወገ​ኖች ሁሉ እና​ንተ የሰ​ቀ​ላ​ች​ሁ​ትን ኢየ​ሱ​ስን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጌታም መሢ​ሕም እን​ዳ​ደ​ረ​ገው በር​ግጥ ይወቁ።”,ጥዩቀ እንከ ያእምሩ ኵሉ ቤተ እስራኤል ከመ እግዚአኒ ወመሲሐኒ ረሰዮ እግዚአብሔር ለውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአንትሙ ሰቀልክምዎ።,"“Therefore, let all Israel know beyond question that God has made this Jesus, whom you crucified, both Lord and Christ.”" +ይህ​ንም በሰሙ ጊዜ ልባ​ቸው ተከ​ፈተ፤ ጴጥ​ሮ​ስ​ንና ወን​ድ​ሞቹ ሐዋ​ር​ያ​ት​ንም፥ “ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ምን እና​ድ​ርግ?” አሏ​ቸው።,ወሰሚዖሙ ተከሥተ ልቦሙ ወይቤልዎሙ ለጴጥሮስ ወለቢጹ ሐዋርያት ምንተ ንግበር አኀዊነ።,"When the crowd heard this, they were deeply troubled. They said to Peter and the other apostles, “Brothers, what should we do?”" +ጴጥ​ሮ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ንስሓ ግቡ፤ ሁላ​ች​ሁም በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ተጠ​መቁ፤ ኀጢ​አ​ታ​ች​ሁም ይሰ​ረ​ይ​ላ​ች​ኋል፤ የመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስ​ንም ጸጋ ትቀ​በ​ላ​ላ​ችሁ።,ወይቤሎሙ ጴጥሮስ ነስሑ ወተጠመቁ ኵልክሙ በስሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወይትኀደግ ለክሙ ኀጢአትክሙ ወትነሥኡ ጸጋሁ ለመንፈስ ቅዱስ።,"Peter replied, “Change your hearts and lives. Each of you must be baptized in the name of Jesus Christ for the forgiveness of your sins. Then you will receive the gift of the Holy Spirit." +ተስ​ፋዉ ለእ​ና​ን​ተና ለል��ጆ​ቻ​ችሁ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ች​ንም ለሚ​ጠ​ራ​ቸው ርቀው ለነ​በሩ ሁሉ ነውና።”,እስመ ለክሙ ውእቱ ተስፋሁ ወለውሉድክሙ ወለኵሎሙ እለ ርኁቃን እለ ይጼውዖሙ እግዚአብሔር አምላክነ።,"This promise is for you, your children, and for all who are far away—as many as the Lord our God invites.”" +ሌላም ብዙ ነገር ነገ​ራ​ቸው፤ “ከዚህ ከክፉ ዓለ​ምም ነፍ​ሳ​ች​ሁን አድኑ” ብሎ መከ​ራ​ቸው።የክ​ር​ስ​ቲ​ያን ማኅ​በር ዕድ​ገት,ወባዕደኒ ብዙኀ ነገረ ነገሮሙ ወገሠጾሙ ወይቤሎሙ አድኅኑ ነፍሰክሙ እምዝ ዓለም እኩይ።በእንተ ልህቀተ ማኅበረ ክርስቲያን,"With many other words he testified to them and encouraged them, saying, “Be saved from this perverse generation.”" +ቃሉ​ንም ተቀ​ብ​ለው ተጠ​መቁ፤ በዚ​ችም ዕለት ሦስት ሺህ ያህል ሰዎች ተጨ​መሩ።,ወተወክፉ ቃሎ ወተጠምቁ ወተወሰኩ በይእቲ ዕለት መጠነ ሠላሳ ምእት ነፍስ።,Those who accepted Peter’s message were baptized. God brought about three thousand people into the community on that day.Community of believers +በሐ​ዋ​ር​ያት ትም​ህ​ር​ትና በአ​ን​ድ​ነት ማዕ​ድን በመ​ባ​ረክ፥ በጸ​ሎ​ትም ጸን​ተው ይኖሩ ነበር።,ወነበሩ ይፀመዱ ትምህርተ ሐዋርያት ወኅቡረ ይባርኩ ማእደ በውስተ ጸሎት።,"The believers devoted themselves to the apostles’ teaching, to the community, to their shared meals, and to their prayers." +ሰው ሁሉ ፈራ​ቸው፤ በሐ​ዋ​ር​ያ​ትም እጅ ብዙ ተአ​ም​ራ​ትና ድንቅ ሥራ ይደ​ረግ ነበር።,ወፈርሆሙ ኵሉ ዘነፍስ ወብዙኅ ተኣምር ወመንክር ይከውን በእደዊሆሙ ለሐዋርያት።,A sense of awe came over everyone. God performed many wonders and signs through the apostles. +ያመ​ኑ​ትም ሁሉ በአ​ን​ድ​ነት ይኖሩ ነበር፤ ገን​ዘ​ባ​ቸ​ውም ሁሉ በአ​ን​ድ​ነት ነበር።,ወኵሎሙ እለ አምኑ ኅቡረ ይነብሩ ወድሙር ኵሉ ንዋዮሙ።,All the believers were united and shared everything. +መሬ​ታ​ቸ​ው​ንና ጥሪ​ታ​ቸ​ው​ንም እየ​ሸጡ ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ እን​ደ​ሚ​ያ​ሻው ይሰጡ ነበር።,ወጥሪቶሙ ይሠይጡ ወይሁቡ ለነዳያን በከመ መፍቅዱ ለለአሐዱ።,They would sell pieces of property and possessions and distribute the proceeds to everyone who needed them. +ሁል​ጊ​ዜም አንድ ልብ ሆነው በቤተ መቅ​ደስ ያገ​ለ​ግሉ ነበር፤ በቤ​ትም ኅብ​ስ​ትን ይቈ​ርሱ ነበር፤ በደ​ስ​ታና በልብ ቅን​ን​ነ​ትም ምግ​ባ​ቸ​ውን ይመ​ገቡ ነበር።,ወኵሎ አሚረ ይፀመዱ በአሐዱ ነፍስ ወበአሐዱ ኅሊና ውስተ ቤተ መቅደስ ወይባርኩ ማእደ በውስተ አብያት ወይሴሰዩ ሲሳዮሙ በትፍሥሕት ወበየዋሃተ ልብ ወየአኵቱ እግዚአብሔርሃ።,"Every day, they met together in the temple and ate in their homes. They shared food with gladness and simplicity." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ያመ​ሰ​ግኑ ነበር፤ በሕ​ዝ​ቡም ሁሉ ዘንድ መወ​ደድ ነበ​ራ​ቸው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሚ​ድ​ኑ​ትን ዕለት ዕለት በእ​ነ​ርሱ ላይ ይጨ​ምር ነበር።,ወቦሙ ሞገስ በኀበ ኵሉ ሕዝብ ወእንተ ጸብሐት ይዌስክ እግዚአብሔር ዲቤሆሙ ለእለ የሐይዉ።,They praised God and demonstrated God’s goodness to everyone. The Lord added daily to the community those who were being saved. +ክር​ክ​ሩም ከተ​ፈ​ጸመ በኋላ ጳው​ሎስ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱን ጠራና አጽ​ና​ና​ቸው፤ ተሰ​ና​በ​ታ​ቸ​ውም፤ ወጥ​ቶም ወደ መቄ​ዶ​ንያ ሄደ።,ወእምድኅረ ኀልቀ ሀከክ ጸውዐ ጳውሎስ አርዳኢሁ ወመሀሮሙ ወሰዐሞሙ ወወፅአ ወሖረ መቄዶንያ።,"When the riot was over, Paul sent for the disciples, encouraged them, said good-bye, and left for the province of Macedonia." +በዚያ አው​ራ​ጃም አልፎ ሄደ፤ በቃ​ሉም ብዙ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው፤ ከዚ​ያም በኋላ ወደ ግሪክ ሀገር ሄደ።,ወኀለፈ እንተ ውእቱ በሐውርት ወብዙኀ መሀሮሙ በቃሉ ወእምዝ ሖረ ኤልዳ።,"He traveled through that region with a message of encouragement. When he came to Greece," +በዚ​ያ��� ሦስት ወር ተቀ​መጠ፤ ወደ ሶር​ያም በመ​ር​ከብ ለመ​ሄድ ዐስቦ ሳለ አይ​ሁድ ስለ ተማ​ከ​ሩ​በት ወደ መቄ​ዶ​ንያ ሊመ​ለስ ቈረጠ።,ወነበረ በህየ ሠለስተ አውራኀ ወተማከሩ አይሁድ ዲቤሁ ወፈቀደ ይሑር ብሔረ ሶርያ ወመከረ ይሠወጥ መቄዶንያ።,"he stayed for three months. Because the Jews hatched a plot against Paul as he was about to sail for Syria, he decided instead to return through Macedonia." +ከእ​ር​ሱም ጋር የቤ​ርያ ሀገር ሰው የሚ​ሆን ሱሲ​ጳ​ጥ​ሮስ፥ የተ​ሰ​ሎ​ን​ቄም ሰዎች አር​ስ​ጥ​ሮ​ኮ​ስና ሲኮ​ን​ዱስ፥ የደ​ር​ቤኑ ሰው ጋይ​ዮ​ስና ጢሞ​ቴ​ዎ​ስም፥ የእ​ስያ ሰዎች የሚ​ሆኑ ቲኪ​ቆ​ስና ጥሮ​ፊ​ሞ​ስም አብ​ረ​ውት ሄዱ።,ወሖሩ ምስሌሁ ሱሲ ጴጥሮስ ዘሀገረ ቤርያ ወእምተሰሎንቄ አርስጥሮኮስ ወሲኮንዱስ ወጋይዮስ ደርቤያዊ ወጢሞቴዎስ ዘእምልስጥራን ወእምእስያ ቲኪቆስ ወጥሮፊሞስ።,"He was accompanied by Sopater, Pyrrhus’ son from Beroea, Aristarchus and Secundus from Thessalonica, Gaius from Derbe, Timothy, and Tychicus and Trophimus from the province of Asia." +እነ​ር​ሱም ቀድ​መ​ውን ሄደው በጢ​ሮ​አስ ቆዩን።ጳው​ሎስ ጢሮ​አ​ስን ለመ​ጨ​ረሻ ጊዜ እንደ ጐበኘ,ወእሙንቱ ሖሩ ቅድሜነ ወጸንሑነ ውስተ ጢሮአዳ።በእንተ ንግደቶሙ እምፊልጵስዩስ,They went on ahead and waited for us in Troas. +እኛ ግን ከፋ​ሲካ በኋላ ከፊ​ል​ጵ​ስ​ዩስ ተነ​ሥ​ተን በባ​ሕር ላይ ተጕ​ዘን በአ​ም​ስት ቀን ወደ ጢሮ​አስ ደረ​ስን፤ በዚ​ያም ሰባት ቀን ተቀ​መ​ጥን።,ወንሕነሰ ነገድነ እምድኅረ ፋሲካ እምፊልጵስዩስ ወበጻሕነ ኀቤሆሙ ውስተ ጢሮአዳ በባሕር በኀምስቱ ዕለት ወነበርነ ህየ ሰቡዐ መዋዕለ።,"We sailed from Philippi after the Festival of Unleavened Bread and met them five days later in Troas, where we stayed for a week.Meeting with believers in Troas" +ከሳ​ም​ን​ቱም በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን እሑድ ማዕድ ለመ​ባ​ረክ ተሰ​ብ​ስ​በን ሳለን ጳው​ሎስ በማ​ግ​ሥቱ የሚ​ሄድ ነውና ያስ​ተ​ም​ራ​ቸው ጀመረ፤ እስከ መን​ፈቀ ሌሊ​ትም ድረስ ትም​ህ​ር​ቱን አስ​ረ​ዘመ።,ወበዕለተ እሑድ እንዘ ጉቡኣን ንሕነ ከመ ንባርክ ማእደ ወይነግሮሙ ጳውሎስ እስመ በሳኒታ ይገይሥ ወአንኀ ነገረ እስከ መንፈቀ ሌሊት።,"On the first day of the week, as we gathered together for a meal, Paul was holding a discussion with them. Since he was leaving the next day, he continued talking until midnight." +ተሰ​ብ​ስ​በን በነ​በ​ር​ን​በት ሰገ​ነ​ትም ብዙ መብ​ራት ነበር።,ወብዙኅ መኃትው ውስተ ውእቱ ጽርሕ ኀበ ሀሎነ ጉቡኣን።በእንተ ወልድ ዘስሙ አውጤክስ,There were many lamps in the upstairs room where we had gathered. +ስሙ አው​ጤ​ክስ የሚ​ባል አንድ ጐል​ማሳ ልጅም በመ​ስ​ኮት በኩል ተቀ​ምጦ ሳለ ከባድ እን​ቅ​ልፍ አን​ቀ​ላ​ፍቶ ነበር፤ ጳው​ሎ​ስም ትም​ህ​ር​ቱን ባስ​ረ​ዘመ ጊዜ ያ ጐል​ማሳ ከእ​ን​ቅ​ልፉ ብዛት የተ​ነሣ ከተ​ኛ​በት ከሦ​ስ​ተ​ኛው ፎቅ ወደ ታች ወደቀ፤ ሬሳ​ው​ንም አነ​ሡት።,ወእንዘ ይነብር አሐዱ ወልድ ወሬዛ ውስተ መስኮት ዘስሙ አውጤክስ ደቀሰ ወኖመ ዐቢየ ንዋመ ወእንዘ ይነግር ጳውሎስ ብዙኀ ጐንደየ ወእምኀበ ይነውም ውእቱ ወልድ ጸድፈ እምተሥላስ ታሕተ ወአንሥእዎ በድኖ።,"A young man named Eutychus was sitting in the window. He was sinking into a deep sleep as Paul talked on and on. When he was sound asleep, he fell from the third floor and died." +ጳው​ሎ​ስም ወርዶ በላዩ ወደቀ፤ አቅ​ፎም ያዘው፤ እነ​ር​ሱ​ንም፥ “ነፍሱ አለ​ችና አት​ደ​ን​ግጡ” አላ​ቸው።,ወወረደ ጳውሎስ ወነሥኦ ኀቤሁ ወይቤሎሙ ኢትደንግፁ ሀለወት ነፍሱ ላዕሌሁ።,"Paul went down, fell on him and embraced him, then said, “Don’t be alarmed. He’s alive!”" +ከዚ​ህም በኋላ ወደ ሰገ​ነት ወጣ፤ ማዕ​ዱ​ንም ባርኮ በላ፤ እስ​ኪ​ነ​ጋም ድረስ ብዙ ትም​ህ​ርት አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው፤ ከዚያ በኋ​ላም ተነ​ሥቶ ሄደ።,ወእምዝ ዐርገ ወአዕረጎ ምስሌሁ ወነበረ ወባረከ ማእደ ወወሀቦ ለወሬዛ እምነ ማእድ ወብዙኀ ነገሮሙ ወጐንደየ እስከ ጎሕ።,Then Paul went back upstairs and ate. He talked for a long time—right up until daybreak—then he left. +ብላ​ቴ​ና​ው​ንም ደኅና ሆኖ ወሰ​ዱት፤ እጅ​ግም ደስ አላ​ቸው።,ወእምዝ ወፅአ ጌሠመ ወአወፈዮሙ ውእተ ወልደ ሕያዎ ወተፈሥሑ ፈድፋደ።በእንተ እለ ተቀበልዎ ለጳውሎስ,"They took the young man away alive, and they were greatly comforted.Farewell to the Ephesian leaders" +እኛ ግን በመ​ር​ከብ ሆነን ወደ አሶስ ሄድን፤ ከዚያ ጳው​ሎ​ስን ልን​ቀ​በ​ለው እንሻ ነበ​ርና፤ እን​ደ​ዚሁ በእ​ግር እን​ደ​ሚ​መጣ ነግ​ሮን ነበ​ርና ተቀ​በ​ል​ነው።,ወንሕነሰ ዐረግነ ሐመረ ወሖርነ አሶን እስመ እምህየ ፈቀድነ ንትቀበሎ ለጳውሎስ እስመ ከመዝ ተናገረነ ከመ ይመጽእ በእግር ወተቀበልናሁ።,"We went on to the ship and sailed for Assos, where we intended to take Paul on board. Paul had arranged this, since he intended to make his way there by land." +አሶ​ስም ደረ​ስን፤ በመ​ር​ከ​ብም ይዘ​ነው ወደ ሚጢ​ሊኒ ሄድን።,ወበጻሕነ አሶን ወነሣእናሁ ዲበ ሐመር ወሖርነ ሚልጢኒን።,"When he met us at Assos, we took him aboard and went on to Mitylene." +በማ​ግ​ሥ​ቱም ከዚያ ወጥ​ተን በኪ​ዮስ ፊት ለፊት ደረ​ስን፤ በማ​ግ​ሥ​ቱም ወደ ሳሞስ አለ​ፍን፤ በት​ሮ​ጊ​ሊ​ዮም ተቀ​መ​ጥን፤ ከዚህ ቀን በኋ​ላም ወደ መሊጡ ደረ​ስን።,ወእምህየ ነገድነ በሳኒታ ወበጻሕነ አንጢቅክስዩ ወበሳኒታ ኀለፍነ እንተ አሞን ወነበርነ ትሮጊሊዮም ወእምድኅረ ውእቱ ዕለት በጻሕነ መሊጡ።በእንተ በዓለ ጰንጠቈስጤ,"The next day we sailed from there and arrived opposite Chios. On the day after, we sailed to Samos, and on the following day we came to Miletus." +ጳው​ሎ​ስም በእ​ስያ እን​ዳ​ይ​ዘ​ገይ በኤ​ፌ​ሶን በኩል ሊሄድ ቈርጦ ነበር፤ የሚ​ቻ​ለ​ውም ቢሆን ለበ​ዓለ ኀምሳ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ለመ​ድ​ረስ ቸኵሎ ነበ​ርና።,እስመ አጥብዐ ጳውሎስ ከመ ይሑር ኤፌሶን ከመ ኢይጐንዲ ውስተ እስያ ወጐጕአ ለእመ ይትከሃሎ ይብጻሕ ኢየሩሳሌም ለጰንጠቈስጤ።,"Paul had decided to sail past Ephesus so that he wouldn’t need to spend too much time in the province of Asia. He was hurrying to reach Jerusalem, if possible, by Pentecost Day." +ከመ​ሊ​ጡም የቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንን ቀሳ​ው​ስት ይጠ​ሩ​አ​ቸው ዘንድ ወደ ኤፌ​ሶን ላከ።,ወእምነ መሊጡ ለአከ ኤፌሶን ይጸውዕዎሙ ለቀሲሳን እለ ቤተ ክርስቲያን።በእንተ ተሰናእሎ,From Miletus he sent a message to Ephesus calling for the church’s elders to meet him. +ወደ እር​ሱም በመጡ ጊዜ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ወደ እስያ ከገ​ባ​ሁ​በት ከመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን ጀምሮ በዘ​መኑ ሁሉ ከእ​ና​ንተ ዘንድ እንደ ተቀ​መ​ጥሁ እና​ንተ ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ወበጺሖሙ ኀቤሁ ይቤሎሙ ለሊክሙ ተአምሩ እምአመ መጻእኩ እስያ ዘከመ ነበርኩ ኀቤክሙ በኵሉ መዋዕል።,"When they arrived, he said to them, “You know how I lived among you the whole time I was with you, beginning with the first day I arrived in the province of Asia." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እያ​ገ​ለ​ገ​ልሁ በፍ​ጹም መከ​ራና በል​ቅሶ ከአ​ይ​ሁ​ድም ሴራ የተ​ነሣ በደ​ረ​ሰ​ብኝ ፈተና እየ​ተ​ጋ​ደ​ልሁ፥,እንዘ እትቀነይ ለእግዚአብሔር ወእሰርሕ በኵሉ ሕማም ወአንብዕ ወመንሱትሂ ዘረከበኒ እምአይሁድ።,I served the Lord with great humility and with tears in the midst of trials that came upon me because of the Jews’ schemes. +በጉ​ባ​ኤም ሆነ በቤት ስነ​ግ​ራ​ች​ሁና ሳስ​ተ​ም​ራ​ችሁ ከሚ​ጠ​ቅ​ማ​ችሁ ነገር አን​ዳች ስን​ኳን አላ​ስ​ቀ​ረ​ሁ​ባ​ች​ሁም።,ወአልቦ ዘሰወርኩክሙ እምኵሉ ዘይደልወክሙ ዘኢነገርኩክሙ ወዘኢመሀርኩክሙ።,You know I held back nothing that would be helpful so that I could proclaim to you and teach you both publicly and privately in your homes. +ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መመ​ለ​ስ​ንና በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ማመ​ንን ለአ​ይ​ሁ​ድና ለአ​ረ​ማ​ው​ያን እየ​መ​ሰ​ከ​ርሁ፤,እንዘ አሰምዖሙ ለአይሁድ ክሡተ ወለአረሚኒ በአፍኣኒ ወበውስጥኒ ከመ ይትጋነዩ ወይነስሑ ለእግዚአብሔር ወይእመኑ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።በእንተ ዘክሮተ ሕማሙ,You know I have testified to both Jews and Greeks that they must change their hearts and lives as they turn to God and have faith in our Lord Jesus. +አሁ​ንም እነሆ በመ​ን​ፈስ ታሥሬ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እሄ​ዳ​ለሁ፤ ነገር ግን በዚያ የሚ​ያ​ገ​ኘ​ኝን አላ​ው​ቅም።,ወይእዜኒ ናሁ ተዐሠርኩ በመንፈስየ እሑር ኢየሩሳሌም ወኢየአምር ዘይረክበኒ በውስቴታ።,"Now, compelled by the Spirit, I’m going to Jerusalem. I don’t know what will happen to me there." +ነገር ግን መን​ፈስ ቅዱስ፦ በየ​ከ​ተ​ማው መከ​ራና እስ​ራት ይጠ​ብ​ቅ​ሃል ብሎ ይመ​ሰ​ክ​ር​ል​ኛል።,ወባሕቱ አስምዐ ሊተ መንፈስ ቅዱስ በበአህጉር እንዘ ይብል ሕማም ወመዋቅሕት ይጸንሐከ።,What I do know is that the Holy Spirit testifies to me from city to city that prisons and troubles await me. +ነገር ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የጸ​ጋ​ውን ወን​ጌል እን​ዳ​ስ​ተ​ምር ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የተ​ቀ​በ​ል​ሁ​ትን ሩጫ​ዬን እን​ድ​ጨ​ር​ስና መል​እ​ክ​ቴ​ንም እን​ድ​ፈ​ጽም ነው እንጂ ለሰ​ው​ነቴ ምንም አላ​ስ​ብ​ላ​ትም።,ወባሕቱ ኢየሐስባ ለነፍስየ ወኢምንተኒ ዳእሙ ከመ እፈጽም መልእክትየ ወእሰልጥ ግብርየ ዘነሣእኩ እምኀበ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ እምሀር ወእስብክ ወንጌለ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር።,"But nothing, not even my life, is more important than my completing my mission. This is nothing other than the ministry I received from the Lord Jesus: to testify about the good news of God’s grace." +አሁ​ንም እነሆ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት የሰ​በ​ክ​ሁ​ላ​ችሁ እና​ንተ ሁላ​ችሁ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ፊቴን እን​ደ​ማ​ታ​ዩኝ እኔ ዐው​ቄ​አ​ለሁ።,ወይእዜኒ ናሁ አነ አእመርኩ ከመ ኢትሬኢዩኒ ገጽየ እንከ አንትሙ ኵልክሙ እለ ሰበኩ ለክሙ በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር።በእንተ አንቅሆ ኖሎት,“I know that none of you will see me again—you among whom I traveled and proclaimed the kingdom. +እኔ ከሁ​ላ​ች​ሁም ደም ንጹሕ እንደ ሆንሁ እነሆ ዛሬ በዚች ሌሊት እመ​ሰ​ክ​ር​ላ​ች​ኋ​ለሁ።,ወናሁ አሰምዕ ለክሙ ዮም በዛቲ ዕለት ከመ ንጹሕ አነ እምደመ ኵልክሙ።,"Therefore, today I testify to you that I’m not responsible for anyone’s fate." +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምክር ሁሉ የሰ​ወ​ር​ኋ​ች​ሁና ያል​ነ​ገ​ር​ኋ​ችሁ የለም።,ወአልቦ ዘኀባእኩክሙ ወዘኢነገርኩክሙ ኵሎ ምክሮ ለእግዚአብሔር።,I haven’t avoided proclaiming the entire plan of God to you. +አሁ​ንም በገዛ ደሙ የዋ​ጃ​ትን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ትጠ​ብቁ ዘንድ መን​ፈስ ቅዱስ እና​ን​ተን ጳጳ​ሳት አድ​ርጎ ለሾ​መ​ባት ለመ​ን​ጋው ሁሉና ለራ​ሳ​ችሁ ተጠ​ን​ቀቁ።,ወይእዜኒ ዕቀቡ ርእሰክሙ ወኵሎ መራዕየ ዘሎቱ ሤመክሙ መንፈስ ቅዱስ ጳጳሳተ ከመ ትርዐዩ ቤተ ክርስቲያኑ ለእግዚአብሔር እንተ አጥረያ በደሙ።,"Watch yourselves and the whole flock, in which the Holy Spirit has placed you as supervisors, to shepherd God’s church, which he obtained with the death of his own Son." +ከእኔ በኋላ ለመ​ን​ጋ​ዪቱ የማ​ይ​ራሩ ነጣ​ቂ​ዎች ተኵ​ላ​ዎች እን​ደ​ሚ​መጡ እኔ አው​ቃ​ለሁ።,ወአነ አአምር ከመ ይመጽኡ እምድኅሬየ ተኵላት መሠጥ እለ ኢይምህክዋ ለመርዔት።,"I know that, after my departure, savage wolves will come in among you and won’t spare the flock." +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ት​ንም ወደ እነ​ርሱ ይ��​ልሱ ዘንድ ጠማማ ትም​ህ​ር​ትን የሚ​ያ​ስ​ተ​ምሩ ሰዎች ከእ​ና​ንተ መካ​ከል ይነ​ሣሉ።,ወእምውስቴትክሙ ይትነሥኡ ዕደው እለ ይሜህሩ ጠዋየ ነገረ ከመ ያግብእዎሙ ለአርድእት ኀቤሆሙ።,Some of your own people will distort the word in order to lure followers after them. +ስለ​ዚ​ህም ትጉ፤ እኔ ሁላ​ች​ሁ​ንም ሳስ​ተ​ምር ሦስት ዓመት ሙሉ ሌትም ቀንም እን​ባዬ እን​ዳ​ል​ተ​ገታ ዐስቡ።,ወይእዜኒ ትግሁ ወተዘከሩ ከመ ሠለስተ ዓመተ ኢነትገ አንብዕየ ሌሊተ ወመዓልተ እንዘ እሜህረክሙ ለኵልክሙ።,Stay alert! Remember that for three years I constantly and tearfully warned each one of you. I never stopped warning you! +አሁ​ንም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርና ሊያ​ን​ጻ​ችሁ፥ በቅ​ዱ​ሳ​ንም ሁሉ መካ​ከል ርስ​ትን ሊሰ​ጣ​ችሁ ለሚ​ች​ለው ለጸ​ጋው ቃል አደራ ሰጥ​ቻ​ች​ኋ​ለሁ።,ወይእዜኒ አማሕፀንኩክሙ ኀበ እግዚአብሔር ወለቃለ ጸጋሁ ዘይክል ሐኒጾተክሙ ወየሀብክሙ ርስተ ምስለ ኵሎሙ ቅዱሳን።በእንተ ተዐቅቦ እምፍቅረ ንዋይ,"Now I entrust you to God and the message of his grace, which is able to build you up and give you an inheritance among all whom God has made holy." +ወር​ቅም ቢሆን፥ ብርም ቢሆን፥ ልብ​ስም ቢሆን ከእ​ና​ንተ ከአ​ንዱ ስንኳ አል​ተ​መ​ኘ​ሁም።,ተአምሩ ከመ ኢተሰቈቁ ንዋየክሙ ኢወርቀ ወኢብሩረ ወኢአልባሰ ኢነሣእኩ ወኢ እምኀበ አሐዱሂ እምኔክሙ።,"I haven’t craved anyone’s silver, gold, or clothing." +እነ​ዚ​ህም እጆች ለም​ሻው ነገ​ርና ከእ​ኔም ጋር ላሉት እን​ዳ​ገ​ለ​ገሉ እና​ንተ ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ለሊክሙ ተአምሩ ኢለትካዝየ ወኢለእለ ምስሌየ አላ ተቀንያ እላንቱ እደውየ።,You yourselves know that I have provided for my own needs and for those of my companions with my own hands. +በድ​ካ​ማ​ች​ንና በሥ​ራ​ችን ነዳ​ያ​ንን እን​ቀ​በ​ላ​ቸው ዘንድ እን​ደ​ሚ​ገ​ባን ይህን አስ​ተ​ም​ሬ​አ​ች​ኋ​ለሁ፤ ‘ከሚ​ቀ​በል ይልቅ የሚ​ሰጥ ብፁዕ ነው’ ያለ​ው​ንም የጌ​ታ​ች​ንን የኢ​የ​ሱ​ስን ቃል ዐስቡ።”,እስመ ከማሁ ይደልወነ ከመ በጻማነ ወበተግባርነ ንትወከፎሙ ለድኩማን ወዘንተ መሀርኩክሙ ተዘከሩ ቃሎ ለእግዚእነ ዘይቤ «ብፁዕ ዘይሁብ እምዘይነሥእ።»በእንተ እለ አስተፋነውዎ,"In everything I have shown you that, by working hard, we must help the weak. In this way we remember the Lord Jesus’ words: ‘It is more blessed to give than to receive.’”" +ይህ​ንም ከአለ በኋላ ተን​በ​ር​ክኮ አብ​ረ​ውት ካሉት ሁሉ ጋር ጸለየ።,ወዘንተ ብሂሎ ሰገደ ወጸለየ ምስለ ኵሎሙ እለ ሀለዉ ምስሌሁ።,"After he said these things, he knelt down with all of them to pray." +ሁሉም እጅግ አለ​ቀሱ፤ ጳው​ሎ​ስ​ንም አን​ገ​ቱን አቅ​ፈው ሳሙት።,ወብዙኀ በከዩ ኵሎሙ ወሐቀፍዎ ክሣዶ ለጳውሎስ ወሰዐምዎ እንዘ ይቴክዙ ወፈድፋደሰ እስመ ይቤሎሙ ኢትሬእዩኒ እንከ ገጽየ።,They cried uncontrollably as everyone embraced and kissed Paul. +ይል​ቁ​ንም “ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ፊቴን አታ​ዩ​ትም” ስለ አላ​ቸው እጅግ አዘኑ። እስከ መር​ከ​ብም ድረስ ሸኙት።,ወአስተፋነውዎ ወዐርገ ሐመረ።,They were especially grieved by his statement that they would never see him again. Then they accompanied him to the ship. +ከእ​ነ​ር​ሱም ከተ​ለ​የን በኋላ እኛ በመ​ር​ከብ ተሳ​ፍ​ረን፥ መን​ገ​ዳ​ች​ን​ንም አቅ​ን​ተን ወደ ቆስ መጣን፤ በበ​ነ​ጋ​ውም ወደ ሮዶስ፥ ከዚ​ያም ወደ ጳጥራ ገባን።,ወሖርነ ንሕነሂ ወእሙንቱሂ አተዉ ወረዊጸነ በጻሕነ ብሔረ ቆስያ ወበሳኒታ ወረድነ ሩድ ወእምህየ ሖርነ ለጳጥራ።,"After we tore ourselves away from them, we set sail on a straight course to Cos, reaching Rhodes the next day, and then Patara." +ወደ ፊን​ቄም የሚ​ያ​ልፍ መር​ከብ አግ​ኝ​ተን በዚያ ላይ ተሳ​ፍ​ረን ሄድን።,ወረከብነ ሐመረ ዘየሐውር ፊንቄ ወዐረግነ ውስቴታ።,"We found a ship crossing over to Phoenicia, boarded, and put out to sea." +ቆጵ​ሮ​ስ​ንም አየ​ናት፤ በስተ ግራ​ች​ንም ትተ​ናት ወደ ሶርያ ሄድን፤ ወደ ጢሮ​ስም ወረ​ድን፤ በመ​ር​ከብ ያለ​ውን ጭነት ሁሉ በዚያ ያራ​ግፉ ነበ​ርና።,ወነገድነ ወርኢናሃ ለቆጵሮስ ወኀደግናሃ በፀጋምነ ወሖርነ ወነገድነ ለምድረ ሶርያ ወወረድነ ጢሮስ እስመ ህየ አውረዱ ኵሎ ዘውስተ ሐመር።በእንተ አርድእት እለ ውስተ ጢሮስ,"We spotted Cyprus, but passed by it on our left. We sailed on to the province of Syria and landed in Tyre, where the ship was to unload its cargo." +በዚ​ያም ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትን አገ​ኘ​ንና በእ​ነ​ርሱ ዘንድ ሰባት ቀን ተቀ​መ​ጥን፤ እነ​ር​ሱም በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ተገ​ል​ጾ​ላ​ቸው ጳው​ሎ​ስን ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እን​ዳ​ይ​ወጣ ነገ​ሩት።,ወበህየ ረከብናሆሙ ለአርድእት ወነበርነ ኀቤሆሙ ሰቡዐ መዋዕለ ወይቤልዎ እሙንቱ ለጳውሎስ በመንፈስ ቅዱስ ኢይዕርግ ኢየሩሳሌም።,"We found the disciples there and stayed with them for a week. Compelled by the Spirit, they kept telling Paul not to go to Jerusalem." +ከዚ​ህም በኋላ ለመ​ሄድ ወጣን፤ ሁሉም ከሚ​ስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውና ከል​ጆ​ቻ​ቸው ጋር እስከ ከተ​ማው ውጭ ሸኙን፤ በባ​ሕ​ሩም ዳር ተን​በ​ር​ክ​ከን ጸለ​ይን።,ወእምድኅረዝ ወፃእነ ለፍኖት ወአስተፋነዉነ ኵሉ አንስትኒ ወደቂቅኒ ለአፍኣ ሀገር ወሰገድነ በብረኪነ ኀበ ጽንፈ ባሕር ወጸለይነ ወተአማኅነ በበይናቲነ ወተፋነውነ።,"When our time had come to an end, we departed. All of them, including women and children, accompanied us out of town where we knelt on the beach and prayed." +እርስ በር​ሳ​ች​ንም ተሳ​ስ​መን ተሰ​ነ​ባ​በ​ትን፤ ከዚ​ህም በኋላ ወደ መር​ከብ ወጣን፤ እነ​ር​ሱም ወደ ቤታ​ቸው ተመ​ለሱ።,ወእምዝ ዐረግነ ሐመረ ወእሙንቱሂ አተዉ አብያቲሆሙ።,"We said good-bye to each other, then we boarded the ship and they returned to their homes." +እኛም ከጢ​ሮስ ወጥ​ተን አካ ወደ​ም​ት​ባል ሀገር መጣን፤ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ን​ንም አግ​ኝ​ተን ሰላም አል​ና​ቸው፤ በእ​ነ​ር​ሱም ዘንድ አንድ ቀን አደ​ርን።,ወንሕነሰ ነገድነ እምጢሮስ ወይእቲ ሱር ወበጻሕነ ሀገረ አካ ወተአማኅናሆሙ ለአኀዊነ ወነበርነ ኀቤሆሙ አሐተ ዕለተ።,"Continuing our voyage, we sailed from Tyre and arrived in Ptolemais. We greeted the brothers and sisters there and spent a day with them." +በማ​ግ​ሥ​ቱም ወጥ​ተን ወደ ቂሳ​ርያ ሄድን፤ ወደ ወን​ጌ​ላ​ዊው ወደ ፊል​ጶስ ቤትም ገባን፤ እር​ሱም ከሰ​ባቱ ወን​ድ​ሞች ዲያ​ቆ​ናት አንዱ ነው።,ወበሳኒታ ወፃእነ ወሖርነ ቂሳርያ ወቦእነ ቤተ ፊልጶስ ዜናዊ አሐዱ እምሰብዐቱ አኀው ዲያቆናት።,"The next day we left and came to Caesarea. We went to the house of Philip the evangelist, one of the Seven, and stayed with him." +ለእ​ር​ሱም ትን​ቢት የሚ​ና​ገሩ አራት ደና​ግል ሴቶች ልጆች ነበ​ሩት።,ወሀለዋ ኀቤሁ አርባዕ ደናግል አዋልዲሁ ወይትኔበያ።በእንተ ትንቢቱ ለአጋቦስ,He had four unmarried daughters who were involved in the work of prophecy. +በእ​ር​ሱም ዘንድ ብዙ ቀን ኖርን፤ ከይ​ሁ​ዳም አጋ​ቦስ የሚ​ባል አንድ ነቢይ ወረደ።,ወነበርነ ብዙኀ መዋዕለ ኀቤሁ ወወረደ አሐዱ ነቢይ እምይሁዳ ዘስሙ አጋቦስ።,"After staying there for several days, a prophet named Agabus came down from Judea." +ወደ እኛም መጣና የጳ​ው​ሎ​ስን መታ​ጠ​ቂያ አን​ሥቶ እጁ​ንና እግ​ሩን በገዛ እጁ አስሮ እን​ዲህ አለ፥ “መን​ፈስ ቅዱስ እን​ዲህ ይላል፤ የዚ​ህን መታ​ጠ​ቂያ ጌታ አይ​ሁድ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም እን​ዲህ ያስ​ሩ​ታል፤ ለአ​ሕ​ዛ​ብም አሳ​ል​ፈው ይሰ​ጡ​ታል።”,ወመጽአ ኀቤነ ወነሥአ ቅናቶ ለጳውሎስ ወተአስረ ለሊሁ እደዊሁ ወእገሪሁ ወይቤ ከመዝ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለእግዚአ ዝ ቅናት ከመዝ የአስርዎ አይሁድ በኢየሩሳሌም ወያገ���እዎ ለአሕዛብ።,"He came to us, took Paul’s belt, tied his own feet and hands, and said, “This is what the Holy Spirit says: ‘In Jerusalem the Jews will bind the man who owns this belt, and they will hand him over to the Gentiles.’”" +ይህ​ንም ሰም​ተን የሀ​ገ​ሪ​ቱን ሰዎች ይዘን ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እን​ዳ​ይ​ወጣ ጳው​ሎ​ስን ማለ​ድ​ነው።,ወዘንተ ሰሚዐነ አስተብቋዕናሁ ለጳውሎስ ምስለ ሰብአ ውእቱ ብሔር ከመ ኢይዕርግ ኢየሩሳሌም።በእንተ አውሥኦተ ጳውሎስ,"When we heard this, we and the local believers urged Paul not to go up to Jerusalem." +ጳው​ሎስ ግን መልሶ፥ “ለምን እን​ዲህ ታደ​ር​ጋ​ላ​ችሁ? እያ​ለ​ቀ​ሳ​ችሁ ልቤን ትሰ​ብ​ሩ​ታ​ላ​ችሁ፤ እኔ እኮ ተስፋ የማ​ደ​ር​ገው መከ​ራ​ንና እግር ብረ​ትን ብቻ አይ​ደ​ለም፤ እኔ ግን በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ለመ​ሞ​ትም ቢሆን የቈ​ረ​ጥሁ ነኝ” አለ።,ወተሰጥወ ጳውሎስ ወይቤ ለምንት ከመዝ ትገብሩ ወትበክዩ ወትሰብሩኒ ልብየ አንሰኬ አኮ ባሕቲቶ ማሕመሜ ወመዋቅሕተ ዘእሴፎ ዓዲ ለመዊትኒ ጥቡዕ አነ በኢየሩሳሌም በእንተ ስመ እግዚእነ ኢየሱስ።,"Paul replied, “Why are you doing this? Why are you weeping and breaking my heart? I’m ready not only to be arrested but even to die in Jerusalem for the sake of the name of the Lord Jesus.”" +እንቢ ባለ ጊዜም ዝም አልን፤ እኛም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የፈ​ቀ​ደው ይሁን ብለን ተው​ነው።,ወሶበ አበየ አርመምነ ወኀደግናሁ ወንቤ ዘፈቀደ እግዚአብሔር ለይኩን።በእንተ ዐሪግ ውስተ ኢየሩሳሌም,"Since we couldn’t talk him out of it, the only thing we could say was, “The Lord’s will be done.”" +ከእ​ነ​ዚ​ያም ቀኖች በኋላ ተዘ​ጋ​ጅ​ተን ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወጣን።,ወእምድኅረ እማንቱ መዋዕል አስተዳሎነ ወዐረግነ ኢየሩሳሌም።,"After this, we got ready and made our way up to Jerusalem." +ከደቀ መዛ​ሙ​ር​ትም ከቂ​ሳ​ርያ አብ​ረ​ውን የመጡ ነበሩ፤ ሄደ​ንም ከመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ዎቹ ደቀ መዛ​ሙ​ርት ወገን ከሆ​ነው በቆ​ጵ​ሮስ በሚ​ኖ​ረው በም​ና​ሶን ቤት አደ​ርን።,ወቦ እምነ አርዳእ እለ መጽኡ ምስሌነ እምቂሳርያ ወሖርነ ወኀደርነ ኀበ ምናሶን ዘሀገረ ቆጵሮስ ዘእምአርድእት ቀዳማውያን።,"Some of the disciples from Caesarea accompanied us and led us to Mnason’s home, where we were guests. He was from Cyprus and had been a disciple a long time." +ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም በደ​ረ​ስን ጊዜም ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን በደ​ስታ ተቀ​በ​ሉን።,ወበጺሐነ ኢየሩሳሌም ተቀበሉነ አኀዊነ በፍሥሓ።,"When we arrived in Jerusalem, the brothers and sisters welcomed us warmly.Meeting the Jerusalem church leaders" +በማ​ግ​ሥ​ቱም ጳው​ሎስ ከእኛ ጋር ወደ ያዕ​ቆብ ገባ፤ ቀሳ​ው​ስ​ትም ሁሉ በዚያ ነበሩ።,ወበሳኒታ ቦእነ ምስለ ጳውሎስ ኀበ ያዕቆብ ወኀበ ኵሎሙ ቀሲሳን ወሰላመ ንቤሎሙ።,On the next day Paul and the rest of us went to see James. All of the elders were present. +ጳው​ሎ​ስም ሰላ​ምታ ካቀ​ረ​በ​ላ​ቸው በኋላ በእ​ርሱ ሐዋ​ር​ያ​ነት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በአ​ሕ​ዛብ ያደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ ነገ​ራ​ቸው።,ወተአምኆሙ ጳውሎስ ወዜነዎሙ ኵሎ ዘገብረ እግዚአብሔር በውስተ አሕዛብ በመልእክተ ዚኣሁ።በእንተ አውሥኦተ ሐዋርያት,"After greeting them, he gave them a detailed report of what God had done among the Gentiles through his ministry." +እነ​ር​ሱም ሰም​ተው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገኑ፤ እን​ዲ​ህም አሉ፥ “ወን​ድ​ማ​ችን ሆይ፥ ከአ​ይ​ሁድ መካ​ከል ያመ​ኑት ስንት አእ​ላ​ፋት እንደ ሆኑ ታያ​ለ​ህን? ሁሉም ለኦ​ሪት የሚ​ቀኑ ናቸው።,ወሰሚዖሙ አእኰቱ እግዚአብሔርሃ ወይቤልዎ ትሬኢኑ ኦ እኁነ ሚመጠን አእላፍ በውስተ አይሁድ እለ አምኑ ወኵሎሙ ምሁራነ ኦሪት።,"Those who heard this praised God. Then they said to him, “Brother, you see how many thousands of Jews have become believers, and all of them keep the Law passionately." +ነገር ግን የማ​ይ​ሆ​ነ​ውን እን​ደ​ም​ታ​ስ​ተ​ምር፥ የሙ​ሴ​ንም ሕግ እን​ደ​ም​ታ​ስ​ተ​ዋ​ቸው፥ በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል ያሉ ያመኑ አይ​ሁ​ድ​ንም ልጆ​ቻ​ቸ​ውን እን​ዳ​ይ​ገ​ርዙ፥ የኦ​ሪ​ት​ንም ሕግ እን​ዳ​ይ​ፈ​ጽሙ እን​ደ​ም​ት​ከ​ለ​ክ​ላ​ቸው ስለ አንተ ነግ​ረ​ዋ​ቸ​ዋል።,ወዳእሙ ይቤልዎሙ በእንቲኣከ ከመ ዘኢይከውን ትሜህር ወታኀድጎሙ ሕገ ሙሴ ወትከልኦሙ ለአሕዛብ ወለኵሎሙ እለ አምኑ እምውስተ አይሁድ ኢይግዝሩ ደቂቆሙ ወኢይግበሩ ሕገ ኦሪት።,"They have been informed that you teach all the Jews who live among the Gentiles to reject Moses, telling them not to circumcise their children nor to live according to our customs." +አሁ​ንሳ ምን ይሁን? ሕዝቡ ወደ​ዚህ እንደ መጣህ ይሰ​ሙና ይሰ​በ​ሰቡ ይሆ​ናል።,ወይእዜኒ ሀለዎሙ ይስምዑ ከመ መጻእከ ዝየ ወይትጋብኡ።,"What about this? Without a doubt, they will hear that you have arrived." +ስለ​ዚ​ህም ይህን የም​ል​ህን አድ​ርግ፦ ብፅ​ዐት ያላ​ቸው አራት ሰዎች በእኛ ዘንድ አሉ።,ወከመዝ ግበር ዘከመ ንብለከ ሀለዉ ኀቤነ አርባዕቱ ዕደው እለ ቦሙ ብፅዐት ያንጽሑ ርእሶሙ።,You must therefore do what we tell you. Four men among us have made a solemn promise. +ይዘ​ሃ​ቸው ሂድ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ራስ​ህን አንጻ፤ ራሳ​ቸ​ው​ንም እን​ዲ​ላጩ ስለ እነ​ርሱ ገን​ዘብ ክፈ​ል​ላ​ቸው፤ የሚ​ያ​ሙ​ህም በሐ​ሰት እንደ ሆነ፥ አን​ተም የኦ​ሪ​ትን ሕግ እን​ደ​ም​ት​ጠ​ብቅ ሁሉም ያው​ቃሉ።,ንሥኦሙ ወሰዶሙ ወአንጽሕ ርእሰከ ምስሌሆሙ ወአስተዋፅእ በእንቲኣሆሙ ከመ ይትላጸዩ ርእሶሙ ወያአምሩ ኵሎሙ ከመ ሐሰት ውእቱ ዘየሐምዩከ ወከመ ተዐቅብ አንተሂ ሕገ ኦሪት።በእንተ አሕዛብ እለ የአምኑ,"Take them with you, go through the purification ritual with them, and pay the cost of having their heads shaved. Everyone will know there is nothing to those reports about you but that you too live a life in keeping with the Law." +ስለ​ሚ​አ​ም​ኑት አሕ​ዛብ ግን እርም ከሆ​ነ​ውና ለጣ​ዖ​ታት ከሚ​ሠ​ዉት፥ ከዝ​ሙት፥ ሞቶ የተ​ገ​ኘ​ው​ንና ደምን ከመ​ብ​ላት እን​ዲ​ከ​ለ​ከሉ እኛ አዝ​ዘ​ናል።”,ወበእንተሰ አሕዛብ እለ የአምኑ ንሕነ አዘዝነ ከመ ይትዐቀቡ ዘይትሔረሙ እምዘ ይዘብሑ ለአማልክት ወእምዝሙት ወእማውታ ወደም።,"As for the Gentile believers, we wrote a letter about what we decided, that they avoid food offered to idols, blood, the meat from strangled animals, and sexual immorality.”" +ያን​ጊ​ዜም ጳው​ሎስ ሰዎ​ችን ይዞ በማ​ግ​ሥቱ ከእ​ነ​ርሱ ጋር ነጻ። የመ​ን​ጻ​ታ​ቸ​ው​ንም ወራት መድ​ረ​ሱን ከነ​ገ​ራ​ቸው በኋላ ሁሉም እየ​አ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ርቡ ዘንድ ወደ ቤተ መቅ​ደስ ይዞ​አ​ቸው ገባ።ጳው​ሎስ ስለ መከ​ሰሱ,ወነሥኦሙ ጳውሎስ ለእሙንቱ ዕደው ወተቀደሰ ምስሌሆሙ ወቦአ ምኵራበ ወነገሮሙ መዋዕለ ዕድሜ ንጽሖሙ እስከ ያበውኡ መሥዋዕተ ለለ አሐዱ እምኔሆሙ።በእንተ አይሁድ እለ ሰከይዎ ለጳውሎስ,"The following day Paul took the men with him and went through the purification ritual with them. He entered the temple and publicly announced the completion of the days of purification, when the offering would be presented for each one of them.Paul seized by the people" +በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ቀን ከእ​ስያ የመጡ አይ​ሁድ ጳው​ሎ​ስን በመ​ቅ​ደስ አዩት፤ ሕዝ​ቡ​ንም ሁሉ በእ​ርሱ ላይ አነ​ሳ​ሥ​ተው ያዙት።,ወአመ ሰቡዕ መዋዕል ርእይዎ አይሁድ እለ መጽኡ እምእስያ ለጳውሎስ በምኵራብ ወአስተጋብኡ ላዕሌሁ ኵሎ ሕዝበ ወአኀዝዎ።,"When the seven days of purification were almost over, the Jews from the province of Asia saw Paul in the temple. Grabbing him, they threw the whole crowd into confusion by shouting," +እየ​ጮ​ሁም እን​ዲህ አሉ፥ “እና​ንተ የእ​ስ​ራ​ኤል ወገ​ኖች ሆይ፥ ርዱን፤ በየ​ስ​ፍ​��ው ሕዝ​ባ​ች​ንን፥ ኦሪ​ት​ንም፥ ይህ​ንም ስፍራ የሚ​ቃ​ወም ትም​ህ​ርት ለሰው ሁሉ የሚ​ያ​ስ​ተ​ምር እነሆ፥ ይህ ሰው ነው፤ አሁ​ንም አረ​ማ​ው​ያ​ንን ወደ መቅ​ደስ አስ​ገባ፤ ቤተ መቅ​ደ​ስ​ንም አረ​ከሰ።,ወዐውየዉ ወይቤሉ አንትሙ ሰብአ እስራኤል ርድኡነ ነዋ ዝ ብእሲ ዘይገብር ማዕሌተ ወየሀውክ ሕዝበ በኵለሄ ወየዐሉ ኦሪተ ወምኵራበ ወይሜህር ለኵሉ ወዓዲ አረሚኒ አብአ ምኵራበ ወአርኰሰ ቤተ መቅደስ።,"“Fellow Israelites! Help! This is the man who teaches everyone everywhere against our people, the Law, and this place. Not only that, he has even brought Greeks into the temple and defiled this holy place.”" +የኤ​ፌ​ሶን ሀገር ሰው የሆነ ጥሮ​ፊ​ሞ​ስን ከጳ​ው​ሎስ ጋር በከ​ተማ አይ​ተ​ውት ነበ​ርና፤ ጳው​ሎ​ስም ወደ ቤተ መቅ​ደስ ያስ​ገ​ባው መስ​ሎ​አ​ቸው ነበ​ርና።,እስመ ርእይዎ ለጥሮፊሞስ ዘሀገረ ኤፌሶን ምስሌሁ ውስተ ሀገር ወመሰሎሙ ዘአብኦ ጳውሎስ ምኵራበ።, +ከተ​ማ​ውም ሁሉ ታወከ፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ እየ​ሮጡ ሄደው ጳው​ሎ​ስን ጐት​ተው ከቤተ መቅ​ደስ አወ​ጡት፤ በሩ​ንም ሁሉ ዘጉ።,ወተሀውከ ኵሉ ሀገር ወሮጹ ኵሉ ሕዝብ ወሰሐብዎ ለጳውሎስ ወአውፅእዎ እምኵራብ ወዐጸዉ ኆኅተ።,"The entire city was stirred up. The people came rushing, seized Paul, and dragged him out of the temple. Immediately the gates were closed." +ሊገ​ድ​ሉ​ትም ፈል​ገው ብዙ ደበ​ደ​ቡት፤ ወዲ​ያ​ውም ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም በመ​ላዋ እንደ ታወ​ከች የሚ​ገ​ልጥ መል​እ​ክት ወደ ሻለ​ቃው ደረ​ሰ​ለት።,ወፈቀዱ ይቅትልዎ ወዘበጥዎ ብዙኀ ወበጽሐ መልእክት ኀበ መልአከ ሰጲራ ከመ ተሀውከት ኵላ ኢየሩሳሌም።,"While they were trying to kill him, a report reached the commander of a company of soldiers that all Jerusalem was in a state of confusion." +በዚያ ጊዜም ጭፍ​ሮ​ቹን ከአ​ለ​ቆ​ቻ​ቸው ጋር ይዞ ወደ እነ​ርሱ ሄደ፤ እነ​ር​ሱም የሻ​ለ​ቃ​ውን ጭፍ​ሮች ባዩ ጊዜ ጳው​ሎ​ስን መም​ታ​ታ​ቸ​ውን ተዉ።,ወተንሥአ መልአክ ሶቤሃ ወሮጸ ኀቤሆሙ ምስለ ወዓሊሁ ወሶበ ርእይዎ ለመልአክ ምስለ ወዓሊሁ ኀደጉ ዘቢጦቶ ለጳውሎስ።,"Without a moment’s hesitation, he took some soldiers and officers and ran down to the mob. When the mob saw the commander and his soldiers, they stopped beating Paul." +የሻ​ለ​ቃ​ውም ቀረብ ብሎ ያዘው፤ በሁ​ለት ሰን​ሰ​ለ​ትም እን​ዲ​ታ​ሰር አዘዘ፤ “ምን​ድ​ነው? ምንስ አደ​ረገ?” ብሎም ጠየቀ።,ወእምዝ ቀርበ መልአክ ወአኀዞ ወአዘዘ ይእስርዎ በክልኤ መኣስር ወሐተተ ምንት ውእቱ ወምንተ ገብረ።,"When the commander arrived, he arrested Paul and ordered him to be bound with two chains. Only then did he begin to ask who Paul was and what he had done." +ሕዝ​ቡም እኩ​ሌ​ቶቹ እን​ዲህ ነው፤ እኩ​ሌ​ቶ​ቹም እን​ዲህ አይ​ደ​ለም እያሉ ይጮሁ ነበር፤ ሻለ​ቃ​ውም ሕዝቡ የሚ​ታ​ወ​ክ​በ​ትን ርግ​ጡን ማወቅ ተሣ​ነው፤ ወደ ወታ​ደ​ሮ​ቹም ሰፈር እን​ዲ​ወ​ስ​ዱት አዘዘ።,ወይኬልሑ ሕዝብ ወስእነ መልአክ አእምሮ ጥዩቀ በእንተ ዘይትሀወክ ሰብእ ወአዘዘ ያዕርግዎ ውስተ ዐውድ።በእንተ ዕርገቱ ውስተ ዐውድ,"Some in the crowd shouted one thing, others shouted something else. Because of the commotion, he couldn’t learn the truth, so he ordered that Paul be taken to the military headquarters." +ደረ​ጃ​ው​ንም በሚ​ወ​ጣ​በት ጊዜ ወታ​ደ​ሮች ተሸ​ክ​መው አወ​ጡት፤ ሰው ይጋፋ ነበ​ርና።,ወሶበ ዐርገ መዓርገ አዕረግዎ እንዘ ይጸውርዎ ወዓልት እስመ ይጸዐቅ ሰብእ።,"When Paul reached the steps, he had to be carried by the soldiers in order to protect him from the violence of the crowd." +ብዙ​ዎ​ችም ይከ​ተ​ሉት ነበር፤ ሕዝ​ቡም፥ “አስ​ወ​ግ​ዱት” እያሉ ይጮሁ ነበር።ጳው​ሎስ ስለ ራሱ እንደ ተከ​ላ​ከለ,ወይተልውዎ ብዙኃን ወይኬልሑ ሕዝብ ወይብሉ አእትትዎ።በእንተ ተዋሥኦተ መልአክ ወጳውሎስ,"The mob that followed kept screaming, “Away with him!”" +ወደ ሰፈ​ርም በደ​ረሰ ጊዜ ጳው​ሎስ ሻለ​ቃ​ውን፥ “ላነ​ጋ​ግ​ርህ ትፈ​ቅ​ድ​ል​ኛ​ለ​ህን?” አለው፤ ሻለ​ቃ​ውም፥ “የጽ​ርዕ ቋንቋ ታው​ቃ​ለ​ህን?” አለው።,ወሶበ በጽሐ ኀበ ዐውድ ይቤሎ ጳውሎስ ለመልአክ ታበውሐኒኑ እንግርከ ወይቤሎ መልአክ ተአምርኑ ጽርዐ።,"As Paul was about to be taken into the military headquarters, he asked the commander, “May I speak with you?”He answered, “Do you know Greek?" +“ምና​ል​ባት ከዚህ በፊት ወን​ጀል የሠ​ራ​ህና ከነ​ፍሰ ገዳ​ዮች አራት ሺህ ሰዎ​ችን ይዘህ ወደ ምድረ በዳ የወ​ጣህ ያ ግብ​ፃዊ አንተ አይ​ደ​ለ​ህ​ምን?” አለው።,አንተሁ እንጋ ዝኩ ግብጻዊ ዘቀዲሙ ገበርከ ማዕሌተ ወአውፃእከ ውስተ ገዳም አርብዓ ምእተ ብእሴ ዘሕዝበ ሲቃርዮን።,Aren’t you the Egyptian who started a revolt and led four thousand terrorists into the desert some time ago?” +ጳው​ሎ​ስም፥ “እኔስ አይ​ሁ​ዳዊ ሰው ነኝ፤ የተ​ወ​ለ​ድ​ሁ​ባ​ትም ሀገር ጠር​ሴስ የታ​ወ​ቀች የቂ​ል​ቅያ ከተማ ናት፤ ለሕ​ዝ​ቡም እን​ድ​ነ​ግ​ራ​ቸው ትፈ​ቅ​ድ​ልኝ ዘንድ እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ” አለው።,ወይቤሎ ጳውሎስ አንሰ ብእሲ አይሁዳዊ ዘሀገረ ጠርሴስ ዘቂልቅያ ሀገር እምርት እንተ ተወለድኩ ባቲ አስተበቍዕ ኀቤከ ከመ ታብሐኒ እንግሮሙ ለሕዝብ።,"Paul replied, “I’m a Jew from Tarsus in Cilicia, a citizen of an important city. Please, let me speak to the people.”" +በፈ​ቀ​ደ​ለ​ትም ጊዜ ጳው​ሎስ በደ​ረ​ጃው ላይ ቆሞ እጁን ወደ ሕዝቡ ዘረጋ፤ እጅ​ግም ጸጥታ በሆነ ጊዜ ጳው​ሎስ በዕ​ብ​ራ​ይ​ስጥ ቋንቋ ተና​ገረ፤ እን​ዲ​ህም አለ።,ወሶበ አብሖ ቆመ ውስተ መዓርግ ጳውሎስ ወአንሥአ እዴሁ ኀበ ሕዝብ ወይቤሎሙ አርምሙ ወእምዝ ሶበ አርመሙ ከልሐ ጳውሎስ በነገረ ዕብራይስጥ ወይቤ።,"With the commander’s permission, Paul stood on the steps and gestured to the people. When they were quiet, he addressed them in Aramaic." +“እና​ንተ ወን​ድ​ሞ​ችና አባ​ቶች፥ አሁን በፊ​ታ​ችሁ የም​ና​ገ​ረ​ውን ስሙኝ።”,ስምዑ አኀዊነ ወአበዊነ ዘእወቅሥ ለክሙ ይእዜ።,"“Brothers and fathers, listen now to my defense.”" +በዕ​ብ​ራ​ይ​ስጥ ቋንቋ እን​ደ​ሚ​ነ​ግ​ራ​ቸው በሰ​ሙም ጊዜ ጸጥ ብለው አዳ​መ​ጡት።,ወሶበ ሰምዑ ከመ በዕብራይስጥ ይነግሮሙ ፈድፋደ አጽምዕዎ።,"When they heard him address them in Aramaic, they became even more quiet." +ጳው​ሎ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ አይ​ሁ​ዳዊ ሰው ነኝ፤ የቂ​ል​ቅያ ክፍል በም​ት​ሆን በጠ​ር​ሴስ ከተማ ተወ​ለ​ድሁ፤ በዚ​ችም ከተማ ከገ​ማ​ል​ያል እግር ሥር ሆኜ አደ​ግሁ፤ የአ​ባ​ቶ​ች​ንም ሕግ ተማ​ርሁ፤ እና​ንተ ሁላ​ችሁ ዛሬ እን​ደ​ም​ታ​ደ​ር​ጉ​ትም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቀና​ተኛ ነበ​ርሁ።,ወይቤሎሙ ጳውሎስ አንሰ ብእሲ አይሁዳዊ አነ ወተወለድኩ በሀገረ ጠርሴስ ዘቂልቅያ ወልህቁ በዛቲ ሀገር በታሕተ እገሪሁ ለገማልያል ወተምህርኩ በሕገ አበውየ ወኮንኩ ቀናኤ ለእግዚአብሔር ከመ ኵልክሙ አንትሙ ዮም።በእንተ ቀዳማይ ግብሩ ለጳውሎስ,"Paul continued, “I’m a Jew, born in Tarsus in Cilicia but raised in this city. Under Gamaliel’s instruction, I was trained in the strict interpretation of our ancestral Law. I am passionately loyal to God, just like you who are gathered here today." +ይህን ትም​ህ​ርት የሚ​ከ​ተሉ ወን​ዶ​ች​ንም ሴቶ​ች​ንም እያ​ሰ​ርሁ ወደ ወህኒ ቤት አሳ​ልፌ በመ​ስ​ጠት እስከ ሞት ድረስ አሳ​ደ​ድ​ኋ​ቸው።,ወሰደድክዎሙ ወቀተልክዎሙ እንዘ እሞቅሖሙ ለዕደዊሆሙ ወለአንስቲያሆሙ።,"I harassed those who followed this Way to their death, arresting and delivering both men and women into prison." +እን​ዲ​ቀ​ጡም ከዚያ ያሉ​ትን አስሬ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም አመ​ጣ​ቸው ዘንድ በደ​ማ​ስቆ ወደ አሉ ���ን​ድ​ሞች እን​ድ​ሄድ ከእ​ነ​ርሱ ዘንድ የሥ​ል​ጣን ደብ​ዳቤ የተ​ቀ​በ​ል​ኋ​ቸው ሊቀ ካህ​ና​ቱና መም​ህ​ራን ሁሉ ይመ​ሰ​ክ​ራሉ።ስለ መጠ​ራቱ,ወየአምሩ ሊቃነ ካህናት ወረበናት ኵሎሙ እለ ነሣእኩ እምኀቤሆሙ መጽሐፈ መባሕት ከመ እሑር ኀበ አኀው እለ በደማስቆ ከመ አምጽኦሙ ለእለ ሀለዉ ህየ ወአእትዎሙ ሙቁሓኒሆሙ ኢየሩሳሌም ይትኰነኑ።በእንተ ጽዋዔሁ,"The high priest and the whole Jerusalem Council can testify about me. I received letters from them, addressed to our associates in Damascus, then went there to bring those who were arrested to Jerusalem so they could be punished." +“ከዚህ በኋላ ወደ ደማ​ስቆ ስሄድ ቀትር በሆነ ጊዜ ወደ ከተ​ማው አቅ​ራ​ቢያ ደርሼ ሳለሁ ድን​ገት ታላቅ መብ​ረቅ ከሰ​ማይ በእኔ ላይ አን​ፀ​ባ​ረቀ።,ወእምዝ እንዘ አሐውር ደማስቆ አልጺቅየ ኀበ ሀገር ሶበ ይከውን ቀትረ ግብተ በረቀ መብረቅ ዐቢይ እምሰማይ ላዕሌየ።,"“During that journey, about noon, as I approached Damascus, suddenly a bright light from heaven encircled me." +በም​ድር ላይም ወደ​ቅሁ ‘ሳውል ሳውል ለምን ታሳ​ድ​ደ​ኛ​ለህ?’ የሚል ቃል​ንም ሰማሁ።,ወነጽሐኒ ውስተ ምድር ወሰማዕኩ ቃለ ዘይብለኒ ሳውል ሳውል ለምንት ትሰድደኒ።,"I fell to the ground and heard a voice asking me, ‘Saul, Saul, why are you harassing me?’" +እኔም መልሼ፦ ‘አቤቱ፥ አንተ ማነህ?’ አል​ሁት፤ እር​ሱም፦ ‘አንተ የም​ታ​ሳ​ድ​ደኝ የና​ዝ​ሬቱ ኢየ​ሱስ ነኝ’ አለኝ።,ወተሰጠውክዎ ወእቤሎ መኑ አንተ እግዚኦ ወይቤለኒ አነ ውእቱ ኢየሱስ ናዝራዊ ዘአንተ ትሰድደኒ።,"I answered, ‘Who are you, Lord?’ ‘I am Jesus the Nazarene, whom you are harassing,’ he replied." +አብ​ረ​ውኝ የነ​በ​ሩ​ትም መብ​ረ​ቁን አይ​ተው ደነ​ገጡ፤ ነገር ግን ይና​ገ​ረኝ የነ​በ​ረ​ውን ቃል አል​ሰ​ሙም።,ወእለ ሀለዉ ምስሌየ ርእዩ መብረቆ ወደንገፁ ወቃለሰ ዘይትናገረኒ ኢሰምዑ።,"My traveling companions saw the light, but they didn’t hear the voice of the one who spoke to me." +‘አቤቱ፥ ጌታዬ ምን ላድ​ርግ?’ አልሁ፤ ጌታም፦ ‘ተነ​ሥና ወደ ደማ​ስቆ ሂድ፤ ልታ​ደ​ር​ገው የሚ​ገ​ባ​ህ​ንም ሁሉ በዚያ ይነ​ግ​ሩ​ሃል’ አለኝ።,ወእቤ ምንተ እግብር እግዚእየ ወይቤለኒ ተንሥእ ወሑር ደማስቆ ወበህየ ይነግሩከ ዘሀለወከ ትግበር።,"I asked, ‘What should I do, Lord?’ ‘Get up,’ the Lord replied, ‘and go into Damascus. There you will be told everything you have been appointed to do.’" +ከዚ​ያም በኋላ ከመ​ብ​ረቁ ነፀ​ብ​ራቅ የተ​ነሣ ዐይ​ኔን ታወ​ርሁ፤ አብ​ረ​ውኝ የነ​በ​ሩ​ትም እየ​መ​ሩኝ ወደ ደማ​ስቆ ደረ​ስሁ።,ወእምዝ ተጸለልኩ አዕይንትየ እምግርማ መብረቅ ወአልቦ ዘእሬኢ ወእንዘ ይመርሑኒ እለ ምስሌየ በጻሕኩ ደማስቆ።በእንተ ሐናንያ,"I couldn’t see because of the brightness of that light, so my companions led me by the hand into Damascus." +“እንደ ሕጉም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈራ ሐና​ንያ የሚ​ባል አንድ ሰው ነበረ፤ በደ​ማ​ስ​ቆም የሚ​ኖሩ አይ​ሁድ ሁሉ ያመ​ሰ​ግ​ኑት ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ዘስሙ ሐናንያ ኄር ወፈራሄ እግዚአብሔር በሕግ ወይንእድዎ ኵሎሙ አይሁድ እለ ይነብሩ ደማስቆ።,"“There was a certain man named Ananias. According to the standards of the Law, he was a pious man who enjoyed the respect of all the Jews living there." +ወደ እኔም መጥቶ በፊቴ ቆመና፦ ‘ወን​ድሜ ሳውል ሆይ፥ እይ’ አለ፤ ያን​ጊ​ዜም ወደ እርሱ አየሁ።,ወመጽአ ኀቤየ ወቆመ ቅድሜየ ወይቤለኒ ሳውል እኁየ ርኢ ወርኢኩ ሶቤሃ።,"He came and stood beside me. ‘Brother Saul, receive your sight!’ he said. Instantly, I regained my sight and I could see him." +እን​ዲ​ህም አለኝ፤ ‘የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን አም​ላክ ፈቃ​ዱን ታው​ቅና ጽድ​ቁ​ንም ታይ ዘንድ፥ ቃሉ​ንም ከአ​ን​ደ​በቱ ትሰማ ዘንድ መረ​ጠህ።,ወይቤለኒ አምላከ አበዊነ ሤመከ ከመ ��እምር ፈቃዶ ወትርአዮ ለጻድቅ ወትስማዕ ቃሎ እምአፉሁ።,"He said, ‘The God of our ancestors has selected you to know his will, to see the righteous one, and to hear his voice." +በሕ​ዝ​ብም ሁሉ ዘንድ ባየ​ኸ​ውና በሰ​ማ​ኸው ምስ​ክር ትሆ​ነ​ዋ​ለህ።,ወትኵኖ ሰማዕቶ በኀበ ኵሉ ሕዝብ በዘርኢከ ወበዘሰማዕከ።,You will be his witness to everyone concerning what you have seen and heard. +አሁ​ንም የም​ታ​ደ​ር​ገ​ውን ልን​ገ​ርህ፦ ተነሥ ስሙን እየ​ጠ​ራህ ተጠ​መቅ፤ ከኀ​ጢ​አ​ት​ህም ታጠብ።’ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ስለ መመ​ለሱ,ወይእዜኒ ዘከመ ትገብር እነግረከ ተንሥእ ወተጠመቅ ወተኀፀብ እምኀጣውኢከ ወጸውዕ ስሞ።በእንተ ግብአቱ ኢየሩሳሌም,"What are you waiting for? Get up, be baptized, and wash away your sins as you call on his name.’" +“ከዚ​ህም በኋላ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ተመ​ልሼ በቤተ መቅ​ደስ ስጸ​ልይ ተመ​ስጦ መጣ​ብኝ።,ወእምዝ ገቢእየ ኢየሩሳሌም እንዘ እጼሊ ሌሊተ በቤተ መቅደስ ደንገጽኩ።,"“When I returned to Jerusalem and was praying in the temple, I had a visionary experience." +‘ስለ እኔ የም​ት​መ​ሰ​ክ​ረ​ውን ምስ​ክ​ር​ነት አይ​ቀ​በ​ሉ​ህ​ምና ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ፈጥ​ነህ ውጣ’ ሲለኝ አየ​ሁት።,ወርኢክዎ እንዘ ይብለኒ ፃእ ፍጡነ እምኢየሩሳሌም እስመ ኢይትዌከፉ ስምዐ ዚኣከ በእንቲኣየ።,I saw the Lord speaking to me. ‘Hurry!’ he said. ‘Leave Jerusalem at once because they won’t accept your testimony about me.’ +እኔም እን​ዲህ አል​ሁት፦ ‘ጌታዬ ሆይ፥ በአ​ንተ የሚ​ያ​ም​ኑ​ትን በየ​ም​ኵ​ራ​ቦ​ቻ​ቸው ሳስ​ራ​ቸ​ውና ስደ​በ​ድ​ባ​ቸው የነ​በ​ርሁ እኔ እንደ ሆንሁ እነ​ርሱ ያው​ቃሉ።,ወእቤ አነ እወ እግዚኦ ለሊሆሙ የአምሩ ከመ አነ ዘእሞቅሖሙ ወእቀሥፎሙ ለእለ የአምኑ ብከ በምኵራባቲሆሙ።,"I responded, ‘Lord, these people know I used to go from one synagogue to the next, beating those who believe in you and throwing them into prison." +ሰማ​ዕ​ት​ህን እስ​ጢ​ፋ​ኖ​ስን በገ​ደ​ሉ​ትም ጊዜ እኔ እዚያ አብ​ሬ​አ​ቸው ነበ​ርሁ፤ የገ​ዳ​ዮ​ች​ንም ልብስ እጠ​ብቅ ነበር።’,ወአመሂ ቀተልዎ ለእስጢፋኖስ ሰማዕትከ ሀሎኩ ምስሌሆሙ ህየ ኅቡረ ወአዐቅብ አልባሲሆሙ ለእለ ቀተልዎ።,"When Stephen your witness was being killed, I stood there giving my approval, even watching the clothes that belonged to those who were killing him.’" +እር​ሱም፦ ‘ሂድ ርቀው ወደ አሉ አሕ​ዛብ እል​ክ​ሃ​ለ​ሁና’ ” አለኝ።,ወይቤለኒ ሑር እስመ እፌንወከ ኀበ አሕዛብ እለ ርኁቃን ትስብክ ወሰማዕክዎ ከመዝ ይቤለኒ።,"Then the Lord said to me, ‘Go! I will send you far away to the Gentiles.’”" +ከጳ​ው​ሎ​ስም ይህን ነገር በሰሙ ጊዜ “ይህ በሕ​ይ​ወት ሊኖር አይ​ገ​ባ​ው​ምና እን​ዲህ ያለ​ውን ሰው ከም​ድር አስ​ወ​ግ​ደው” እያሉ ጮሁ።,ወሶበ ሰምዑ ዘንተ ነገረ እምጳውሎስ ከልሑ በዐቢይ ቃል ወይቤሉ አእትቶ ለዘከመዝ እምብሔርነ እስመ ኢይደልዎ ይሕየው።,"The crowd listened to Paul until he said this. Then they shouted, “Away with this man! He’s not fit to live!”" +እነ​ር​ሱም እየ​ጮ​ሁና ልብ​ሳ​ቸ​ው​ንም እየ​ወ​ረ​ወሩ ትቢ​ያ​ውን ወደ ላይ ሲበ​ትኑ፥,ወእንዘ ይጠርዑ ወይዌርዉ አልባሲሆሙ ወይዘርዉ ጸበለ ውስተ ነፋስ።በእንተ ተኰንኖቱ,"As they were screaming, throwing off their garments, and flinging dust into the air," +የሻ​ለ​ቃው የሚ​ጮ​ሁ​በት ስለ ምን እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ ወደ ወታ​ደ​ሮች ሰፈር እን​ዲ​ያ​ገ​ቡ​ትና እየ​ገ​ረፉ የሠ​ራ​ውን እን​ዲ​መ​ረ​ም​ሩት አዘዘ።,ወአዘዘ መልአክ ያብእዎ ውስተ ምኵናን ወይቅሥፍዎ ወይሕትትዎ ጌጋዮ ከመ ያእምር በእንተ ምንት የዐወይዉ ላዕሌሁ።,the commander directed that Paul be taken into the military headquarters. He ordered that Paul be questioned under the whip so that he could find out why they were shouting at him like this. +ሊገ​ር​ፉ​ትም በአ​ጋ​ደ​ሙት ጊዜ ጳው​ሎስ በአ​ጠ​ገቡ የነ​በ​ረ​ውን የመቶ አለቃ፥ “የሮ​ማን ሰው ያለ ፍርድ ልት​ገ​ርፉ ይገ​ባ​ች​ኋ​ልን?” አለው።,ወሶበ ሰሐብዎ በእገሪሁ ማእከለ እለ ይቀሥፍዎ ይቤሎ ጳውሎስ ለሐቢ ዘይቀውም ኀቤሁ ይከውነክሙሁ ትቅሥፉ ሰብአ ሮሜ ዘእንበለ አበሳ።,"As they were stretching him out and tying him down with straps, Paul said to the centurion standing there, “Can you legally whip a Roman citizen who hasn’t been found guilty in court?”" +የመቶ አለ​ቃ​ውም ይህን በሰማ ጊዜ፥ ወደ ሻለ​ቃው ሄደና፥ “ይህ ሰው ሮማዊ ነው፥ የም​ታ​ደ​ር​ገ​ውን ዕወቅ” ብሎ ነገ​ረው።,ወሰሚዖ ሐቢ ሖረ ኀበ መልአክ ወነገሮ ወይቤሎ አእምር ዘትገብር ዝኩ ብእሲ ሰብአ ሮሜ ውእቱ።በእንተ ተስእሎተ መልአክ,"When the centurion heard this, he went to the commander and reported it. He asked, “What are you about to do? This man is a Roman citizen!”" +የሻ​ለ​ቃ​ውም ወደ እርሱ ቀርቦ፥ “አንተ ሮማዊ ነህን? እስኪ ንገ​ረኝ” አለው፤ ጳው​ሎ​ስም፥ “አዎን” አለው።,ወቀርበ ኀቤሁ መልአክ ወይቤሎ ንግረኒ እስኩ ሰብአ ሮሜኑ አንተ ወይቤ እወ።,"The commander went to Paul and demanded, “Tell me! Are you a Roman citizen?”He said, “Yes.”" +የሻ​ለ​ቃ​ውም መልሶ፥ “እኔ ይህ​ችን ዜግ​ነት ያገ​ኘ​ኋት ብዙ ገን​ዘብ ሰጥቼ ነው” አለው፤ ጳው​ሎ​ስም፥ “እኔማ የተ​ወ​ለ​ድሁ በዚ​ያው ነው” አለው።,ወተሰጥዎ መልአክ ወይቤሎ አንሰኬ ብዙኀ ንዋየ ውሂብየ ረከብክዋ ለዛቲ ሢመት ወይቤሎ ጳውሎስ አንሰኬ በህየ ተወለድኩ።,"The commander replied, “It cost me a lot of money to buy my citizenship.”Paul said, “I’m a citizen by birth.”" +ከዚ​ህም በኋላ ይመ​ረ​ም​ሩት ዘንድ የሚ​ሹት ተዉት፤ የሻ​ለ​ቃ​ውም ሮማዊ መሆ​ኑን በዐ​ወቀ ጊዜ“ ለምን አሰ​ር​ሁት?” ብሎ ፈራ።,ወእምዝ ኀደግዎ እለ ይፈቅዱ ይቅሥፍዎ ወመልአክኒ ፈርሀ አእሚሮ ከመ ሰብአ ሮሜ ውእቱ።,At once those who were about to examine him stepped away. The commander was alarmed when he realized he had bound a Roman citizen.Paul appears before the Jewish council +በማ​ግ​ሥ​ቱም የሻ​ለ​ቃው አይ​ሁድ የሚ​ከ​ሱት ስለ ምን እን​ደ​ሆነ ያውቅ ዘንድ ወደ​ደና ከእ​ስ​ራቱ ፈታው፤ ሊቃነ ካህ​ና​ቱና ሸን​ጎ​ውም ሁሉ እን​ዲ​መጡ አዘዘ፤ ጳው​ሎ​ስ​ንም አም​ጥቶ በፊ​ታ​ቸው አቆ​መው።,ወበሳኒታ ፈቀደ መልአክ ያእምር ጥዩቀ በእንተ ምንት ያስተዋድይዎ አይሁድ ወፈትሐ ማእሰሮ ወአዘዘ ይምጽኡ ሊቃነ ካህናት ወኵሉ ዐውድ ወአምጽኦ ለጳውሎስ ወአቀሞ ማእከሎሙ።,"The commander still wanted to know the truth about why Paul was being accused by the Jews. Therefore, the next day he ordered the chief priests and the entire Jerusalem Council to assemble. Then he took Paul out of prison and had him stand before them." +ጳው​ሎ​ስም በአ​ደ​ባ​ባዩ ወደ​አ​ሉት ሰዎች አተ​ኵሮ ተመ​ለ​ከ​ተና፥ “እና​ንተ ሰዎች ወን​ድ​ሞች፥ እኔስ እስ​ከ​ዚች ቀን ድረስ በመ​ል​ካም ሕሊና ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሳገ​ለ​ግል ኑሬ​አ​ለሁ” አላ​ቸው።,ወነጺሮ ጳውሎስ ዐውደ ይቤሎሙ አንሰኬ ኦ አኀውየ በኵሉ ትምህርት ሠናይ ተፀመድክዎ ለእግዚአብሔር እስከ ዛቲ ዕለት።,"Paul stared at the council and said, “Brothers, I have lived my life with an altogether clear conscience right up to this very day.”" +ሊቀ ካህ​ናቱ ሐና​ንያ ግን ጳው​ሎ​ስን አፉን እን​ዲ​መ​ቱት በአ​ጠ​ገቡ ቆመው የነ​በ​ሩ​ትን አዘዘ።,ወአዘዘ ሊቀ ካህናት ሐናንያ ይጽፍዕዎ አፉሁ ለጳውሎስ።,The high priest Ananias ordered those standing beside Paul to strike him in the mouth. +ጳው​ሎ​ስም መልሶ፥ “አንተ የተ​ለ​ሰነ ግድ​ግዳ በሕግ ልት​ፈ​ር​ድ​ብኝ ተቀ​ም​ጠህ ሳለ ያለ ሕግ እመታ ዘንድ ታዝ​ዛ​ለ​ህን? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቍ​ጣው መቅ​ሠ​ፍት ይመ​ታ​ሃል” አለው።,ወይቤሎ ጳውሎስ ሀሎ እግዚአብሔር ይጸፍዐከ በመቅሠፍተ መዓቱ ኦ ነኪር ዘትመስል አረፍተ ግብስስተ አንተሰ ነበርከ ትኰንነኒ በሕጉሂ ወዘእንበለ ሕጉሂ ወናሁ ትኤዝዝ ይዝብጡኒ።በእንተ እለ ገሠጽዎ ለጳውሎስ,"Then Paul said to him, “God is about to strike you, you whitewashed wall! You sit and judge me according to the Law, yet disobey the Law by ordering that I be struck.”" +በአ​ጠ​ገቡ ቆመው የነ​በ​ሩ​ትም ጳው​ሎ​ስን፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሾ​መ​ውን ሊቀ ካህ​ናት እን​ዴት ትሳ​ደ​ባ​ለህ?” አሉት።,ወይቤልዎ ለጳውሎስ እለ ይቀውሙ በእፎ ትጼእል ሊቀ ካህናቲሁ ለእግዚአብሔር።,"Those standing near him asked, “You dare to insult God’s high priest?”" +ጳው​ሎ​ስም፥ “ወን​ድ​ሞች፥ ሊቀ ካህ​ናት መሆ​ኑን አላ​ው​ቅም መጽ​ሐፍ ‘በሕ​ዝ​ብህ አለቃ ላይ ክፉ አት​ና​ገር’ ይላ​ልና” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ጳውሎስ ኢያመርኩ አኀውየ ለእመ ሊቀ ካህናት ውእቱ ወይብል መጽሐፍ ኢታሕሥም ዲበ መኰንነ ሕዝብከ።በእንተ ሰዱቃውያን,"Paul replied, “Brothers, I wasn’t aware that he was the high priest. It is written, “You will not speak evil about a ruler of your people”.”" +ጳው​ሎ​ስም እኩ​ሌ​ቶቹ ሰዱ​ቃ​ው​ያን እኩ​ሌ​ቶ​ቹም ፈሪ​ሳ​ው​ያን እንደ ሆኑ ዐውቆ፥ “እኔ ፈሪ​ሳዊ የፈ​ሪ​ሳዊ ልጅ ነኝ፤ ስለ ተስ​ፋና ስለ ሙታን መነ​ሣ​ትም ይፈ​ረ​ድ​ብ​ኛል” ብሎ በአ​ደ​ባ​ባይ ጮኸ።,ወርእዮ ጳውሎስ ከመ አሐዱ ገጽ ሰዱቃውያን ወመንፈቆሙ ፈሪሳውያን ከልሐ በውስተ ዐውድ ወይቤ አንሰ ፈሪሳዊ ወልደ ፈሪሳዊ አነ በእንተ ተስፋ ሕይወተ ሙታን እትኴነን።,"Knowing that some of them were Sadducees and the others Pharisees, Paul exclaimed in the council, “Brothers, I’m a Pharisee and a descendant of Pharisees. I am on trial because of my hope in the resurrection of the dead!”" +እን​ዲ​ህም ባለ ጊዜ ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንና ሰዱ​ቃ​ው​ያን ተጣሉ፤ ሸን​ጎ​ውም ተከ​ፋ​ፈለ።,ወሶበ ከመዝ ይብል ተበአሱ ፈሪሳውያን ወሰዱቃውያን ወተናፈቁ ሕዝብ።,"These words aroused a dispute between the Pharisees and Sadducees, and the assembly was divided." +ሰዱ​ቃ​ው​ያን፥ “ሙታን አይ​ነ​ሡም፤ መል​አ​ክም የለም፤ መን​ፈ​ስም የለም” ይላ​ሉና፤ ፈሪ​ሳ​ው​ያን ግን ይህ ሁሉ እን​ዳለ ያም​ናሉ።,እስመ ሰዱቃውያን ይብሉ ኢየሐይዉ ሙታን ወአልቦ መልአክ ወኢመንፈስ ቅዱስ ወፈሪሳውያንሰ የአምኑ ከመ ቦ ዝንቱ ኵሉ።,"This is because Sadducees say that there’s no resurrection, angel, or spirit, but Pharisees affirm them all." +ታላቅ ውካ​ታም ሆነ፤ ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያ​ንም ወገን የሆኑ ጸሐ​ፍት ተነ​ሥ​ተው ይጣ​ሉና ይከ​ራ​ከሩ ጀመሩ፤ “በዚህ ሰው ላይ ያገ​ኘ​ነው ክፉ ነገር የለም፤ መን​ፈስ ወይም መል​አክ ተና​ግ​ሮት እንደ ሆነ እንጃ፥ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጋር አን​ጣላ” አሉ።,ወኮነ ዐቢይ አውያት ወተንሥኡ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን ወአኀዙ ይትአበሱ ወይትላኰዩ ወይቤሉ አልቦ ዘረከብነ እኩየ ላዕለ ዝ ብእሲ እንዳዒ ለእመ መንፈስ ቅዱስ ተናገሮ አው መልአክ ወኢንትበአስ ምስለ እግዚአብሔር።,"Council members were shouting loudly. Some Pharisees who were legal experts stood up and insisted forcefully, “We find nothing wrong with this man! What if a spirit or angel has spoken to him?”" +እጅ​ግም በታ​ወኩ ጊዜ ጳው​ሎ​ስን እን​ዳ​ይ​ነ​ጥ​ቁት የሻ​ለ​ቃው ፈራና መጥ​ተው ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው አው​ጥ​ተው ወደ ወታ​ደ​ሮች ሰፈር ይወ​ስ​ዱት ዘንድ ወታ​ደ​ሮ​ቹን አዘዘ።,ወሶበ ተሀውኩ ፈድፋደ ፈርሀ መልአክ ኢይምሥጥዎ ለጳውሎስ ወአዘዘ ሠገራተ ይምጽኡ ወይንሥእዎ እማእከሎሙ ወይሰድዎ ኀበ ምኵናን።,The dispute became so heated that the commander feared they might tear Paul to pieces. He ordered soldiers to go down and remove him by force from their midst. Then they took him back to the military headquarters. +በሁ​ለ​ተ​ኛ​ዪ​ቱም ሌሊት ጌታ​ችን ለጳ​ው​ሎስ ተገ​ልጦ፥ “ጽና፥ በኢ​የ​��​ሳ​ሌም ምስ​ክር እንደ ሆን​ኸኝ እን​ዲሁ በሮም ምስ​ክር ትሆ​ነ​ኛ​ለህ” አለው።,ወበካልእት ሌሊት አስተርአዮ እግዚእነ ለጳውሎስ ወይቤሎ ተአመን በከመ ኮንከኒ ሰማዕትየ በኢየሩሳሌም ከማሁ ሀለወከ ትኩነኒ ሰማዕትየ በሮሜሂ።በእንተ እለ ተማሐሉ,"The following night the Lord stood near Paul and said, “Be encouraged! Just as you have testified about me in Jerusalem, so too you must testify in Rome.”" +በነ​ጋም ጊዜ አይ​ሁድ ተሰ​ብ​ስ​በው፥ ጳው​ሎ​ስን እስ​ኪ​ገ​ድ​ሉት ድረስ እን​ዳ​ይ​በ​ሉና እን​ዳ​ይ​ጠጡ ተስ​ማ​ም​ተው ተማ​ማሉ።,ወጸቢሖ ተጋብኡ አይሁድ ወተማሐሉ ወተሰካተዩ ወሐረሙ ኅብስተ ወማየ ወይቤሉ ኢንብላዕ ወኢንስተይ እስከ ንቀትሎ ለጳውሎስ።,The next morning some Jewish leaders formulated a plot and solemnly promised that they wouldn’t eat or drink until they had killed Paul. +ይህ​ንም ለማ​ድ​ረግ የተ​ማ​ማ​ሉት ሰዎች ከአ​ርባ ይበዙ ነበር።,ወእለሰ ከመዝ ተማሐሉ ይበዝኁ እምአርብዓ ብእሲ።,More than forty people were involved in the conspiracy. +እነ​ር​ሱም ወደ ሊቃነ ካህ​ና​ትና ወደ መም​ህ​ራን ሄደው እን​ዲህ አሉ​አ​ቸው፥ “ጳው​ሎ​ስን እስ​ክ​ን​ገ​ድ​ለው ድረስ እነሆ፥ እን​ዳ​ን​በ​ላና እን​ዳ​ን​ጠጣ ፈጽ​መን ተማ​ም​ለ​ናል።,እሙንቱሰ ሖሩ ኀበ ሊቃነ ካህናት ወረበናት ወይቤልዎሙ ናሁኬ ተማሐልነ ወተሰካተይነ ከመ ኢንብላዕ ወኢንስተይ እስከ ንቅትሎ ለጳውሎስ።,"They went to the chief priests and elders and said, “We have solemnly promised to eat nothing until we have killed Paul." +አሁ​ንም እና​ንተ ከሸ​ን​ጎው ጋር ወደ ሻለ​ቃው ሂዱና የም​ት​መ​ረ​ም​ሩ​ትና የም​ት​ጠ​ይ​ቁት አስ​መ​ስ​ላ​ችሁ ጳው​ሎ​ስን እን​ዲ​ያ​መ​ጣው ንገ​ሩት፤ እኛ ግን ወደ እና​ንተ ከመ​ድ​ረሱ አስ​ቀ​ድሞ ልን​ገ​ድ​ለው ቈር​ጠ​ናል።”,ወይእዜኒ ሑሩ ኀበ መልአክ ወበልዎ ከመ ያምጽኦ ለጳውሎስ ኀቤክሙ ከመ ዘተሐትትዎ ወትጤይቅዎ ወንሕነሰ ጥቡዓን ንሕነ ንቅትሎ ዘእንበለ ይብጻሕ ኀቤክሙ።በእንተ ወልደ እኅቱ ለጳውሎስ,You and the council must explain to the commander that you need Paul brought down to you. Pretend that you want to examine his case more closely. We’re prepared to kill him before he arrives.” +የጳ​ው​ሎ​ስም የእ​ኅቱ ልጅ ምክ​ራ​ቸ​ውን በሰማ ጊዜ ሄዶ ወደ ወታ​ደ​ሮች ሰፈር ገባና ለጳ​ው​ሎስ ነገ​ረው።,ወሰሚዖ ወልደ እኅቱ ለጳውሎስ ምክሮሙ ሖረ ወቦአ ቤተ ሞቅሕ ወነገሮ ለጳውሎስ።,Paul’s sister had a son who heard about the ambush and he came to the military headquarters and reported it to Paul. +ጳው​ሎ​ስም ከመቶ አለ​ቆች አን​ዱን ጠርቶ፥ “የሚ​ነ​ግ​ረው ነገር አለና ይህን ልጅ ወደ የሻ​ለ​ቃው አድ​ር​ስ​ልኝ” አለው።,ወጸውዖ ጳውሎስ ለሐቢ ወይቤሎ አብጽሖ ሊተ ኀበ መልአክ ለዝ ወልድ እስመ ቦ ነገር ዘይነግሮ።,"Paul called for one of the centurions and said, “Take this young man to the commander because he has something to report to him.”" +የመቶ አለ​ቃ​ውም ልጁን ይዞ ወደ የሻ​ለ​ቃው ወሰ​ደ​ውና፥ “የሚ​ነ​ግ​ርህ ስለ አለው እስ​ረ​ኛው ጳው​ሎስ ይህን ልጅ ወደ አንተ እን​ዳ​ደ​ር​ሰው ለመ​ነኝ” አለው።,ወነሥኦ ሐቢ ለወልድ ወወሰዶ ኀበ መልአክ ወይቤሎ ጳውሎስ ሙቁሕ አስተብቍዐኒ አብጽሖ ኀቤከ ለዝ ወልድ እስመ ቦ ዘይነግረከ።,"He took him to the commander and said, “The prisoner Paul asked me to bring this young man to you. He has something to tell you.”" +የሻ​ለ​ቃ​ውም ልጁን በእጁ ይዞ ለብ​ቻው ገለል አድ​ርጎ፥ “የም​ት​ነ​ግ​ረኝ ነገሩ ምን​ድ​ነው?” አለው።,ወአኀዞ መልአክ ለወልድ በእዴሁ ወአግኀሦ በባሕቲቱ ወይቤሎ ምንትኑ ነገሩ ዘታየድዐኒ።,"The commander took him by the hand and withdrew to a place where they could speak privately. He asked, “What do you have to report to me?”" +ልጁም እን​ዲህ አለው፥ “አይ​ሁድ አጥ​ብ​ቀህ የም​ት​መ​ረ​ም​ረው መስ​ለህ ጳው​ሎ​ስን ነገ ወደ ሸንጎ ታወ​ር​ድ​ላ​ቸው ዘንድ ሊማ​ል​ዱህ እን​ዲህ መክ​ረ​ዋል።,ወይቤሎ ከመዝ ተማከሩ አይሁድ ያስተብቍዑከ ታምጽኦ ጌሠመ ለጳውሎስ ውስተ ዐውድ ከመ ትሕትቶ ወትጠይቆ።,"He replied, “The Jewish leaders have conspired to ask that you bring Paul down to the council tomorrow. They will pretend that they want to investigate his case more closely." +አንተ ግን እሽ አት​በ​ላ​ቸው፤ ሊገ​ድ​ሉት ሽም​ቀ​ዋ​ልና፤ እስ​ኪ​ገ​ድ​ሉ​ትም ድረስ እን​ዳ​ይ​በ​ሉና እን​ዳ​ይ​ጠጡ እን​ዲህ የተ​ማ​ማሉ ሰዎች ከአ​ርባ ይበ​ዛሉ፤ አሁ​ንም እስ​ክ​ት​ል​ክ​ላ​ቸው ይጠ​ብ​ቃሉ እንጂ እነ​ርሱ ቈር​ጠ​ዋል።”,አንተኬ ኦሆ ኢትበሎሙ እስመ ይጸንሑ ይቅትልዎ ወይበዝኁ እምአርብዓ ዕደው እለ ከመዝ ተማሐሉ ኢይብልዑ ወኢይስተዩ እስከ ይቀትልዎ ወይእዜኒ ጥቡዓን እሙንቱ ዳእሙ እስከ ትልእክ ሎሙ ይጸንሕዎ።,"Don’t fall for it! More than forty of them are waiting to ambush him. They have solemnly promised not to eat or drink until they have killed him. They are ready now, awaiting your consent.”" +ከዚ​ህም በኋላ፤ የሻ​ለ​ቃው፥ “ይህን ነገር ለእኔ መን​ገ​ር​ህን ለማ​ንም እን​ዳ​ት​ገ​ልጽ” ብሎ አሰ​ና​በ​ተው።,ወእምዝ ፈነዎ መልአክ ለውእቱ ወልድ ወይቤሎ ከመ ኢይንግር ወኢለመኑሂ እምዘነገሮ።ዘከመ አዘዘ መልአክ,"The commander dismissed the young man, ordering him, “Don’t tell anyone that you brought this to my attention.”" +ከመቶ አለ​ቆ​ችም ሁለ​ቱን ጠርቶ፥ “ከወ​ታ​ደ​ሮች ሁለት መቶ ሰውና ሰባ ፈረ​ሰ​ኞች፥ ሁለት መቶ ቀስ​ተ​ኞ​ችም ምረጡ፤ ከሌ​ሊ​ቱም በሦ​ስት ሰዓት ወደ ቂሣ​ርያ ይሂዱ” አላ​ቸው።,ወጸውዐ ክልኤተ እምወዓልያኒሁ ወይቤሎሙ ንሥኡ ክልኤተ ምእተ ብእሴ እምውስተ ሐራ ወሰብዓ ሰብአ አፍራስ ወክልኤተ ምእተ ሰብአ ቀስት ወይሑሩ ቂሳርያ ጊዜ ሠለስቱ ሰዓተ ሌሊት።,"The commander called two centurions and said, “Prepare two hundred soldiers, seventy horsemen, and two hundred spearmen to leave for Caesarea at nine o’clock tonight." +አህ​ያም አም​ጥ​ተው ጳው​ሎ​ስን በዚያ አስ​ቀ​ም​ጠው ወደ ቂሣ​ርያ አገረ ገዢ ወደ ፊል​ክስ እን​ዲ​ወ​ስ​ዱት አዘ​ዛ​ቸው።,ወአዘዞሙ ወይቤሎሙ ከመ ይንሥኡ አድገኒ ወያጽዕንዎ ለጳውሎስ ወያብጽሕዎ ኀበ ፊልክስ መልአከ ቂሳርያ ወገብሩ ከማሁ።በእንተ መጽሐፍ ዘፈነዎ መልአክ,"Have horses ready for Paul to ride, so they may take him safely to Governor Felix.”" +እን​ዲህ የም​ትል ደብ​ዳ​ቤም ጻፈ​ለት።,ወጸሐፈ ሎቱ መጽሐፈ እንተ ትብል።,He wrote the following letter: +“ከሉ​ስ​ዮስ ቀላ​ው​ዴ​ዎስ፥ ለክ​ቡር አገረ ገዢ ፊል​ክስ፥ ሰላም ለአ​ንተ ይሁን።,እምቀላውዴዎስ ሉስዮስ ለጽኑዕ መኰንን ፊልክስ ሰላም ለከ።,"Claudius Lysias, to the most honorable Governor Felix: Greetings." +ይህን ሰው አይ​ሁድ ያዙት፤ ሊገ​ድ​ሉ​ትም ፈለጉ፤ ከወ​ታ​ደ​ሮ​ችም ጋር ተከ​ላ​ከ​ል​ሁ​ለት፥ የሮም ሰው መሆ​ኑ​ንም ዐውቄ አዳ​ን​ሁት።,ለዝአ ብእሲአ አኀዝዎአ አይሁድአ ወፈቀዱአ ይቅትልዎአ ወቆምኩአ ሎቱአ ምስለአ ወዓልየአ ወአድኀንክዎአ አእሚርየአ ከመ ሰብአ ሮሜአ ውእቱአ።,"This man was seized by the Jews and was almost killed by them. I was nearby with a unit of soldiers, and I rescued him when I discovered that he was a Roman citizen." +በምን ምክ​ን​ያ​ትም እን​ደ​ሚ​ከ​ሱት በደ​ሉን አውቅ ዘንድ ወደ ሸንጎ አቅ​ርቤ መረ​መ​ር​ሁት።,ወፈቂድየ አእምር ጌጋዮ አቅረብክዎ ውስተ ዐውድ ወሐተትኩ ከመ በእንተ ምንት ያስተዋድይዎ።,"I wanted to find out why they were accusing him, so I brought him to their council." +ስለ ሕጋ​ቸ​ውም ብቻ እንደ ከሰ​ሱት ተረ​ዳሁ፤ ለሞ​ትና ለመ​ታ​ሰር የሚ​ያ​በቃ ሌላ በደል ግን የለ​በ​ትም።,ወኢረከብኩ ሎቱ ጌጋየ ወአእ���ርየ ከመ በከ ያስተዋድይዎ በእንተ ሕገጊሆሙ ወአልቦ ባዕድ ጌጋይ በዘይመውት ወበዘይትሞቃሕ።,I discovered that they were accusing him about questions related to their Law. I found no charge deserving of death or imprisonment. +አይ​ሁ​ድም በዚህ ሰው ላይ በመ​ሸ​መቅ የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን በዐ​ወ​ቅሁ ጊዜ ወደ አንተ ላክ​ሁት፤ ከሳ​ሾ​ቹ​ንም ወደ አንተ እን​ዲ​መ​ጡና በፊ​ትህ እን​ዲ​ፋ​ረ​ዱት አዝ​ዣ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ደኅና ሁን።”,ወሶበ ጠየቁ ኀለይኩ ዘይገብሩ አይሁድ ዲበ ዝ ብእሲ በጸኒሕ ፈነውክዎ ኀቤከ ፍጡነ ወአዘዝክዎሙ ለመስተዋድያንሂ ይምጽኡ ኀቤከ ወይትኳነንዎ በቅድሜከ ዳኅነ ሀሉ።,"When I was informed of a conspiracy against his life, I sent him to you at once and ordered his accusers to bring their case against him before you." +ጭፍ​ሮ​ችም እን​ዳ​ዘ​ዛ​ቸው አደ​ረጉ፤ ጳው​ሎ​ስ​ንም በሌ​ሊት ወሰ​ዱት፤ ወደ አን​ቲ​ጳ​ጥ​ሪ​ስም አደ​ረ​ሱት።,ወገብሩ ሐራ በከመ አዘዞሙ ወነሥእዎ ለጳውሎስ በሌሊት ወአብጽሕዎ አንቲጳጥሪስ።,"Following their orders, the soldiers took Paul during the night and brought him to Antipatris." +በማ​ግ​ሥ​ቱም ከእ​ርሱ ጋር ይሄዱ ዘንድ ፈረ​ሰ​ኞ​ችን ትተው እነ​ርሱ ወደ ሰፈር ተመ​ለሱ።,ወበሳኒታ ተመይጡ ውስተ አህጉረ አድያም ወአውዐሉ አፍራሲሆሙ።,The following day they let the horsemen continue on with Paul while they returned to the military headquarters in Jerusalem. +ከዚ​ህም በኋላ ወደ ቂሣ​ርያ ገቡ፤ ወደ አገረ ገዢ​ውም ደረሱ፤ የተ​ላ​ከ​ው​ንም ደብ​ዳቤ ለአ​ገረ ገዢው ሰጡት፤ ጳው​ሎ​ስ​ንም ወደ እርሱ አቀ​ረ​ቡት።,ወእምዝ ቦኡ እሉ ቂሳርያ ወበጽሑ ኀበ መኰንን ወመጠውዎ መጽሐፈ መልእክት ለመኰንን ወአቅረብዎ ለጳውሎስ ኀቤሁ።,"The horsemen entered Caesarea, delivered the letter to the governor, and brought Paul before him." +ደብ​ዳ​ቤ​ው​ንም ካነ​በበ በኋላ ከማን ግዛት እንደ ሆነ ጠየ​ቀው። ከኪ​ል​ቅያ የመጣ መሆ​ኑ​ንም ባወቀ ጊዜ፦,ወአንቢቦ ሐተቶ ዘእምኵናነ መኑ ውእቱ ወአእሚሮ ከመ ዘሀገረ ቂልቅያ ውእቱ።,"After he read the letter, he asked Paul about his home province. When he learned that he was from Cilicia," +“እን​ኪ​ያስ ከሳ​ሾ​ችህ ሲመጡ እን​ሰ​ማ​ሃ​ለን” አለው፤ በሄ​ሮ​ድ​ስም ግቢ እን​ዲ​ጠ​ብ​ቁት አዘዘ።,ይቤ እንከሰ በጺሖሙ መስተዋድያን ንሰምዐከሙ ወአዘዘ ይዕቀብዎ ኀበ ምኵናነ ሄሮድስ።,"the governor said, “I will hear your case when your accusers arrive.” Then he ordered that Paul be kept in custody in Herod’s palace." +በአ​ም​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን ሊቀ ካህ​ናቱ ሐና​ንያ ከመ​ም​ህ​ራ​ኑና ጠር​ጠ​ሉስ ከሚ​ባል አንድ ጠበቃ ጋር ወረደ፤ ጳው​ሎ​ስ​ንም በአ​ገረ ገዢው ዘንድ ከሰ​ሱት።,ወአመ ኀሙስ ዕለት ወረደ ሐናንያ ሊቀ ካህናት ምስለ ረበናት ወአሐዱ ዐቃቤ ነቢብ ዘስሙ ጠርጠሉስ ወአስተዋደይዎ ለጳውሎስ ኀበ መልአክ።,Five days later the high priest Ananias came down with some elders and a lawyer named Tertullus. They pressed charges against Paul before the governor. +ጳው​ሎ​ስም በቀ​ረበ ጊዜ ጠር​ጠ​ሉስ እን​ዲህ እያለ ይከ​ስ​ሰው ጀመረ፤,ወአቅረበ ሎሙ ወአኀዘ ይንግር ጠርጠሉስ ወይቤ።,"After the governor summoned Paul, Tertullus began to make his case against him. He declared, “Under your leadership, we have experienced substantial peace, and your administration has brought reforms to our nation." +“ክቡር ፊል​ክስ ሆይ፥ በዘ​መ​ንህ ብዙ ሰላ​ምን አግ​ኝ​ተ​ናል፤ በጥ​በ​ብ​ህም በየ​ጊ​ዜው በየ​ሀ​ገሩ የሕ​ዝቡ ኑሮ የተ​ሻ​ሻለ ሆኖ​አል፤ ሥር​ዐ​ት​ህ​ንም በሁሉ ዘንድ ስት​መ​ሰ​ገን አግ​ኝ​ተ​ና​ታል።,ብዙኀ ሰላመ አድማዕነ በመዋዕሊከ ወሠናየ ኮነ ንብረቶሙ ለሕዝብ በጥበብከ በኵሉ ወበኵለሄ ወረከብነ ሥርዐተከ እንዘ ትትአኰት በኀበ ኵሉ ኦ ፊልክስ ክቡር።,"Always and everywhere, most honorable Felix, we acknowledge this with deep gratitude." +ነገር ግን ነገር እን​ዳ​ላ​በ​ዛ​ብህ በአ​ጭሩ ትሰ​ማኝ ዘንድ እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ።,ወባሕቱ ከመ ኢያጽሕብከ ፈድፋደ አጽምዐኒ ወብቍዐኒ ኅጹረ ነገረ እንግርከ።,"I don’t want to take too much of your time, so I ask that you listen with your usual courtesy to our brief statement of the facts." +ይህን ሰው ሲሳ​ደ​ብና ወን​ጀል ሲሠራ፥ አይ​ሁ​ድ​ንም ሁሉ በየ​ሀ​ገሩ ሲያ​ውክ፥ ናዝ​ራ​ው​ያን የተ​ባ​ሉት ወገ​ኖች የሚ​ያ​ስ​ተ​ም​ሩ​ት​ንም ክህ​ደት ሲያ​ስ​ተ​ምር አግ​ኝ​ተ​ነ​ዋል።,ረከብናሁ ለዝ ብእሲ ይነብብ ፅርፈተ ወይገብር ማዕሌተ ወየሀውክ ኵሎ አይሁደ በኵሉ በሐውርት ወይሜህር ካሕደ ዘሕዝበ ናዝራውያን።,We have found this man to be a troublemaker who stirs up riots among all the Jews throughout the empire. He’s a ringleader of the Nazarene faction +ቤተ መቅ​ደ​ስ​ንም ሊያ​ረ​ክስ ሲሞ​ክር ያዝ​ነው፤ እንደ ሕጋ​ች​ንም ልን​ፈ​ር​ድ​በት ፈል​ገን ነበር።,ወአርኰሰ ቤተ መቅደስ ወአኀዝናሁ ወፈቀድነ ኰንኖቶ በከመ ሕግነ።,and even tried to defile the temple. That’s when we arrested him. +ነገር ግን የሻ​ለ​ቃው ሉስ​ዮስ መጥቶ በብዙ ጭንቅ ከእ​ጃ​ችን ነጥቆ ወደ አንተ ላከው።,ወመጽአ ሉስዮስ መልአክ ወአድኀኖ እምእደዊነ በብዙኅ ግብር ወፈነዎ ኀቤከ።, +ከሳ​ሾ​ቹ​ንም ወደ አንተ እን​ዲ​መጡ አዘ​ዛ​ቸው፤ የከ​ሰ​ስ​ን​በ​ት​ንም ነገር ሁሉ መር​ም​ረህ ከእ​ርሱ ልት​ረዳ ትች​ላ​ለህ።”,ወአዘዞሙ ለእለ ይትዋቀሥዎ ይምጽኡ ኀቤከ ወዘኒ አስተዋደይናሁ ኵሎ ሀለወከ ታእምር እምኀቤሁ ሐቲተከ ከመ አማን ውእቱ።,"By examining him yourself, you will be able to verify the allegations we are bringing against him.”" +አይ​ሁ​ድም፥ “እው​ነት ነው፤ እን​ዲሁ ነው” ብለው መለሱ።የጳ​ው​ሎስ መል​እ​ክት,ወተሰጥዉ አይሁድ ወይቤሉ አማን ከመዝ ውእቱ።በእንተ አውሥኦተ ጳውሎስ,"The Jews reinforced the action against Paul, affirming the truth of these accusations." +ሀገረ ገዢ​ውም እን​ዲ​ና​ገር ጳው​ሎ​ስን ጠቀ​ሰው፤ ጳው​ሎ​ስም እን​ዲህ አለ፥ “ከብዙ ዘመን ጀምሮ የዚህ ሕዝብ አስ​ተ​ዳ​ዳሪ እንደ ሆንህ አው​ቃ​ለሁ፤ ጠባ​ያ​ቸ​ው​ንም ታው​ቃ​ለህ። አሁ​ንም ደስ እያ​ለኝ ክር​ክ​ሬን አቀ​ር​ባ​ለሁ።,ወቀጸቦ መልአክ ለጳውሎስ ከመ ይትናገር ወይቤ ጳውሎስ አነ አአምር ከመ እምብዙኅ ዓመታት መኰንኖሙ አንተ ለዝ ሕዝብ ወተአምር ግዕዞሙ ወተኃሥሦቶሙ።,"The governor nodded at Paul, giving him permission to speak.He responded, “I know that you have been judge over this nation for many years, so I gladly offer my own defense." +እሰ​ግድ ዘንድ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ከወ​ጣሁ ዐሥራ ሁለት ቀን እን​ደ​ማ​ይ​ሆን ልታ​ው​ቀው ትች​ላ​ለህ፤,ወይእዜኒ እነግረከ ተፈሢሒየ ቅስትየ ዘሀለወከ ታእምር ከመ ኢየአክል ዐሡረ ወሰኑየ ዕለተ እምዘዐረጉ ኢየሩሳሌም እስግድ።,You can verify that I went up to worship in Jerusalem no more than twelve days ago. +በም​ኵ​ራብ ቢሆን፥ በቤተ መቅ​ደ​ስም ቢሆን፥ በከ​ተ​ማም ቢሆን ሕዝ​ብን ሳውክ፥ ከማ​ንም ጋር ስከ​ራ​ከር አላ​ገ​ኙ​ኝም።,ወኢረከቡኒ እንዘ እትዋቀሥ ኢበምኵራብ ወኢምስለ መኑሂ ወኢእንዘ አሀውክ ሕዝበ ኢ በምኵራብ ወበቤተ መቅደስ ወኢ በሀገር።,"They didn’t find me arguing with anyone in the temple or stirring up a crowd, whether in the synagogue or anywhere else in the city." +በሚ​ከ​ስ​ሱኝ ሁሉ በፊ​ትህ ማስ​ረጃ ማቅ​ረብ አይ​ች​ሉም።,ወኢይክሉ አብጽሖተ በኵሉ ዘያስተዋድዩኒ በቅድሜከ።በእንተ ሃይማኖት ወትንሣኤ ሙታን,Nor can they prove to you the allegations they are now bringing against me. +ነገር ግን ይህን አረ​ጋ​ግ​ጥ​ል​ሃ​ለሁ፤ እኔ በሕግ ያለ​ውን፥ በነ​ቢ​ያ​ትም የተ​ጻ​ፈ​ውን ሁሉ አምኜ እነ​ርሱ ክህ​ደት ብለው በሚ​ጠ​ሩት ትም​ህ​ርት የአ��ባ​ቶ​ችን አም​ላክ አመ​ል​ከ​ዋ​ለሁ።,ወባሕቱ አአምነከ እንበይነ ዘይብሉኒ ይሜህር ካሕደ አንሰ አመልኮ ለእግዚአብሔር እንዘ እትአመን በኵሉ ግብር ዘጽሑፍ ውስተ ኦሪት ወነቢያት።,"I do admit this to you, that I am a follower of the Way, which they call a faction. Accordingly, I worship the God of our ancestors and believe everything set out in the Law and written in the Prophets." +እነ​ር​ሱም ለጻ​ድ​ቃ​ንና ለኃ​ጥ​ኣን የሙ​ታን ትን​ሣኤ ይሆን ዘንድ እን​ደ​ሚ​ጠ​ብቁ ለእ​ኔም እን​ዲሁ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ተስፋ አለኝ።,ወእሴፈዎ ለእግዚአብሔር ከመ እሙንቱ ይትአመኑ ከመ ሀለዎሙ ይትነሥኡ ምዉታን ጻድቃን ወኃጥኣን።,"The hope I have in God I also share with my accusers, that there will be a resurrection of both the righteous and the unrighteous." +እን​ዲሁ እኔም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርና በሰው ፊት ሁል​ጊዜ የማ​ታ​ወ​ላ​ውል ሕሊና ትኖ​ረኝ ዘንድ እጋ​ደ​ላ​ለሁ።,ከማሁ አነሂ እትአመኖ ለእግዚአብሔር በጥቡዕ ልብ በቅድመ እግዚአብሔር ወበቅድመ ሰብእ በኵሉ ጊዜ።በእንተ ፈጽሞተ ሕግ,"On account of this, I have committed myself to maintaining a clear conscience before God and with all people." +ከብዙ ዓመ​ታ​ትም በኋላ ለወ​ገ​ኖች ምጽ​ዋ​ት​ንና መሥ​ዋ​ዕ​ትን ላደ​ርግ መጣሁ።,ወእምድኅረ ብዙኅ መዋዕል ወዓመታት መጻእኩ ለኀበ ሕዝብየ ከመ እግበር ምጽዋተ ወከመ አዕርግ መሥዋዕተ።,"After an absence of several years, I came to Jerusalem to bring gifts for the poor of my nation and to offer sacrifices." +በዚ​ያም ጊዜ ከእ​ስያ የመጡ አይ​ሁድ ከሕ​ዝብ ጋር በመ​ከ​ራ​ከር፥ ወይም በፍ​ጅት ሳይ​ሆን በመ​ቅ​ደስ ስነጻ አገ​ኙኝ።,ወረከቡኒ እሙንቱ በምኵራብ እንዘ አነጽሕ ርእስየ ወኢረከቡኒ እንዘ እትጋዐዝ ወእትላኰይ ወአልቦ ዘሆኩ ሕዝበ።በእንተ ስምዐ አይሁድ,"When they found me in the temple, I was ritually pure. There was no crowd and no disturbance." +አሁ​ንም በእኔ ላይ ነገር ከአ​ላ​ቸው ወደ አንተ ይም​ጡና ይክ​ሰ​ሱኝ።,ወሀለዉ አይሁድ እለ መጽኡ እምእስያ ወይእዜኒ ግበር ይምጽኡ ኀቤከ ከመ ያስተዋድዩኒ።,"But there were some Jews from the province of Asia. They should be here making their accusations, if indeed they have something against me." +ወይም እኔ በሸ​ንጎ ቆሜ ሳለሁ ያገ​ኙ​ብኝ በደል እንደ አለ እነ​ዚህ ራሳ​ቸው ይመ​ስ​ክሩ።,ወእመ አኮ ነዮሙ እሉሂ ይንግሩ ጽድቀ እመቦ ዘሰምዑ ዘአበስኩ አነ ወእመኒ ቦ ዘርእዩ ዘገፋዕኩ በዘአምጽኡኒ ኀበ ምኵናን ዘኀቤከ።,"In their absence, have these people who are here declare what crime they found when I stood before the Jerusalem Council." +በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ቆሜ ከአ​ስ​ተ​ማ​ር​ኋት አን​ዲት ትም​ህ​ርት በቀር ያደ​ረ​ግ​ሁት ክፉ ነገር የለም። ‘ሙታን ይነ​ሣሉ’ በማ​ለ​ቴም ዛሬ በአ​ንተ ዘንድ በእኔ ይፈ​ረ​ድ​ብ​ኛል።”,ወአልቦ እኩይ ዘእንበለ አሐቲ ትምህርት ዘመሀርኩ ቀዊምየ በማእከሎሙ በብሂለ የሐይዉ ምዉታን ዘረከበኒ ዝ ተኰንኖ በኀቤከ ዮም።በእንተ አውሥኦተ ፊልክስ,Perhaps it concerns this one statement that I blurted out when I was with them: ‘I am on trial before you today because of the resurrection of the dead.’” +ፊል​ክስ ግን አይ​ሁድ ከጥ​ንት ጀምሮ የክ​ር​ስ​ቲ​ያ​ንን ወገ​ኖች ሕግና ትም​ህ​ርት እን​ደ​ሚ​ቃ​ወሙ ያውቅ ነበር፤ ስለ​ዚ​ህም “እን​ኪ​ያስ የሺ አለ​ቃው ሉስ​ዮስ በመጣ ጊዜ ነገ​ራ​ች​ሁን እና​ውቅ ዘንድ እን​መ​ረ​ም​ራ​ለን” ብሎ ቀጠ​ራ​ቸው።,ወፊልክስሰ የአምር ከመ እምትካት ይትቃረኑ አይሁድ ምስለ ሕግ ወትምህርት ዘሕዝበ ክርስቲያን ወከመ አይሁድ መጻርርቲሃ ለሃይማኖት ወበእንተዝ የውሆሙ ወይቤሎሙ እንከሰኬ ወሪዶ ሉስዮስ መኰንን ነሐትት ከመ ናእምር ወንጠይቅ ነገረክሙ።,"Felix, who had an accurate understanding of the Way, adjourned the meeting. He said, “When Lysias the commander arrives from Jerusalem, I will decide this case.”" +የመቶ አለ​ቃ​ው​ንም ጳው​ሎ​ስን እን​ዲ​ጠ​ብ​ቀው፥ በሰፊ ቦታም እን​ዲ​ያ​ኖ​ረው፥ እን​ዳ​ያ​ጠ​ብ​በ​ትም፥ ሊያ​ገ​ለ​ግ​ሉት በመጡ ጊዜም ከወ​ዳ​ጆቹ አን​ዱን ስንኳ እን​ዳ​ይ​ከ​ለ​ክ​ል​በት አዘዘ።,ወአዘዞ ለሐቤ ቤተ ሞቅሕ ከመ ኢያጽንዖ ለጳውሎስ ወያንብሮ ውስተ መርሕብ ወኢያጽብብ ላዕሌሁ ወኢይክልኦ ለአሐዱሂ እምእለ የአምርዎ ሶበ ይመጽኡ ይትለአክዎ።በእንተ ዘጸውዖ ለጳውሎስ ዳግመ,"He arranged for a centurion to guard Paul. He was to give Paul some freedom, and his friends were not to be hindered in their efforts to provide for him.Paul in custody" +ከጥ​ቂት ቀንም በኋላ ፊል​ክስ ከአ​ይ​ሁ​ዳ​ዊት ሚስቱ ከድ​ሩ​ሲላ ጋር መጣ። ልኮም ጳው​ሎ​ስን አስ​ጠ​ራው፤ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስለ ማመ​ንም የሚ​ና​ገ​ረ​ውን ነገር ሰማው።,ወእምድኅረ ኅዳጥ መዋዕል ነበረ ፊልክስ ምስለ ዱርሳሌም ብእሲቱ አይሁዳዊት ወለአከ ወጸውዖ ለጳውሎስ ወሰምዕዎ ቃላተ ወትምህርታተ በእንተ አሚን በኢየሱስ ክርስቶስ።,"After several days, Felix came with his wife Drusilla, who was Jewish, and summoned Paul. He listened to him talk about faith in Christ Jesus." +እር​ሱም ስለ ጽድ​ቅና ስለ ንጽ​ሕና፥ ስለ​ሚ​መ​ጣ​ውም ኵነኔ በነ​ገ​ራ​ቸው ጊዜ በዚህ የተ​ነሣ ፊል​ክስ ፈራና ጳው​ሎ​ስን፥ “አሁ​ንስ ሂድ፤ በተ​መ​ቸ​ኝም ጊዜ ልኬ አስ​ጠ​ራ​ሃ​ለሁ” አለው።,ወሶበ ነገሮሙ በእንተ ጽድቅ ወሕይወት ወበእንተ ኵነኔ ዘለዓለም ወደይን ወፍትሕ ወርትዕ ዘይከውን በዕለተ ኵነኔ ፈርሀ ፊልክስ እምዝንቱ ወይቤሎ ለጳውሎስ ይእዜሰኬ ሑር ወሶበ ብሕትኩ እልእክ ዘይጼውዐከ።በእንተ ዘኀለየ ፊልክስ,"When he spoke about upright behavior, self-control, and the coming judgment, Felix became fearful and said, “Go away for now! When I have time, I’ll send for you.”" +ፊል​ክ​ስም እን​ዲ​ፈ​ታው ጳው​ሎስ ገን​ዘብ የሚ​ሰ​ጠው መስ​ሎት ነበር፤ ስለ​ዚህ ዘወ​ትር ይጠ​ራ​ውና ያነ​ጋ​ግ​ረው ነበር።,ወመሰሎ ለፊልክስ ከመ ይሁቦ ጳውሎስ ወይሔልዮ ንዋየ ይኅድጎ ወበእንተዝ ወትረ ይጼውዖ ወይትናገሮ።,"At the same time, he was hoping that Paul would offer him some money, so he often sent for him and talked with him." +ሁለት ዓመ​ትም ካለፈ በኋላ፥ ፊል​ክስ ተሻ​ረና ጶር​ቅ​ዮስ ፊስ​ጦስ የሚ​ባል ሌላ ሀገረ ገዢ በእ​ርሱ ቦታ መጣ፤ ፊል​ክ​ስም በግ​ልጥ ለአ​ይ​ሁድ ሊያ​ዳላ ወደደ፤ ስለ​ዚ​ህም ጳው​ሎ​ስን እንደ ታሰረ ተወው።,ወሶበ ኀለፈ ክልኤቱ ዓመት ተስዕረ ፊልክስ ወመጽአ መካነ ሢመቱ ካልእ መኰንን ዘስሙ ፊስጦስ ወፈቀደ ፊልክስ ያድሉ ለአይሁድ ገሃደ ወበእንተዝ ኀደጎ ለጳውሎስ ውስተ ቤተ ሞቅሕ።,"When two years had passed, Felix was succeeded by Porcius Festus. Since Felix wanted to grant a favor to the Jews, he left Paul in prison." +ፊስ​ጦ​ስም ወደ ቂሣ​ርያ ደርሶ ሦስት ቀን ሰነ​በተ፤ ከዚ​ህም በኋላ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወጣ።,ወበጺሖ ፊስጦስ ቂሳርያ ጐንደየ ሠሉሰ መዋዕለ ወእምዝ ዐርገ ኢየሩሳሌም።,"Three days after arriving in the province, Festus went up to Jerusalem from Caesarea." +ሊቃነ ካህ​ና​ትና የአ​ይ​ሁድ ሽማ​ግ​ሎ​ችም ከበ​ቡት፤ የጳ​ው​ሎ​ስ​ንም ነገር ነገ​ሩት።,ወዖድዎ ሊቃነ ካህናት ወዐበይተ አይሁድ ወነገርዎ በእንተ ጳውሎስ።በእንተ ስእለተ አይሁድ,"The chief priests and Jewish leaders presented their case against Paul. Appealing to him," +ልኮም ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም አደ​ባ​ባይ እን​ዲ​ያ​ስ​መ​ጣ​ውና እን​ዲ​ሰ​ጣ​ቸው ለመ​ኑት፤ እነ​ርሱ ግን ወደ​ዚያ ሄደው በመ​ን​ገድ ሸም​ቀው ሊገ​ድ​ሉት ፈል​ገው ነበር።,ወሰአልዎ ከመ ይጸግዎሙ ወከመ ይልአክ ያምጽእዎ ለዐውድ ዘኢየሩሳሌም ወእሙቱሰ ፈቀዱ ከመ ይሑሩ ህየ ወበፍኖት ይቅትልዎ።,they asked as a favor from Festus that he summon Paul to Jerusalem. They were planning to ambush and kill him along the way. +ፊስ​ጦ​ስም ጳው​ሎ​ስን በቂ​ሣ​ርያ እን​ደ​ሚ​ጠ​ብ​ቁት፥ እር​ሱም ራሱ ወደ​ዚ​ያው በቶሎ እን​ደ​ሚ​ሄድ መለ​ሰ​ላ​ቸው።,ወአውሥኦሙ ከመ የዐቅብዎ ለጳውሎስ በቂሳርያ ወከመ የሐውር ለሊሁ ፍጡነ ህየ።,"But Festus responded by keeping Paul in Caesarea, since he was to return there very soon himself." +አይ​ሁ​ድ​ንም፥ “ከመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ የሚ​ችሉ ካሉ ከከ​ሰ​ሳ​ች​ሁት ከዚያ ሰው ጋር እን​ዲ​ከ​ራ​ከሩ ከእኔ ጋር ይው​ረዱ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ለአይሁድ እለ ትክሉ እምውስቴትክሙ ረዱ ትትዋቀሡ ምስለ ውእቱ ብእሲ ዘአስተዋደይክምዎ።በእንተ ግብአቱ ለፊስጦስ,"“Some of your leaders can come down with me,” he said. “If he’s done anything wrong, they can bring charges against him.”" +ስም​ንት ወይም ዐሥር ቀን በእ​ነ​ርሱ ዘንድ ከሰ​ነ​በተ በኋላ ወደ ቂሣ​ርያ ሄደ፤ በማ​ግ​ሥ​ቱም በፍ​ርድ ወን​በር ተቀ​ምጦ ጳው​ሎ​ስን እን​ዲ​ያ​መ​ጡት አዘዘ።,ወነቢሮ ኀቤሆሙ ሰሙነ መዋዕለ አው ዐሡረ ወረደ ቂሳርያ ወበሳኒታ ነበረ ዐውደ ወአዘዘ ያምጽእዎ ለጳውሎስ።,"He stayed with them for no more than eight or ten days, then went down to Caesarea. The following day he took his seat in the court and ordered that Paul be brought in." +ጳው​ሎ​ስም በቀ​ረበ ጊዜ ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የወ​ረዱ አይ​ሁድ ከብ​በ​ውት ቆሙ፤ ሊረቱ በማ​ይ​ች​ሉ​በ​ትም ብዙና ከባድ ክስ ከሰ​ሱት።,ወቀሪቦ ጳውሎስ አስተዋደይዎ አይሁድ እለ ወረዱ እምኢየሩሳሌም ብዙኀ ጌጋየ ወክቡደ በዘኢይክሉ አብጽሖቶ።,"When he arrived, many Jews who had come down from Jerusalem surrounded him. They brought serious charges against him, but they couldn’t prove them." +ጳው​ሎ​ስም ሲመ​ልስ፥ “በአ​ይ​ሁድ ሕግ ላይ ቢሆን፥ በቤተ መቅ​ደ​ስም ላይ ቢሆን፥ በቄ​ሣር ላይም ቢሆን አን​ዳች የበ​ደ​ል​ሁት የለም” አለ።,ወእንዘ ይወቅሥ ሎሙ ጳውሎስ ወይብል አልቦ ዘአበስኩ ላዕለ ኦሪቶሙ ለአይሁድ ወኢዲበ ምኵራቦሙ ወኢለነጋሢ።በእንተ ዘይቤ ፊስጦስ,"In his own defense, Paul said, “I’ve done nothing wrong against the Jewish Law, against the temple, or against Caesar.”" +ፊስ​ጦስ ግን አይ​ሁድ እን​ዲ​ያ​መ​ሰ​ግ​ኑት ወዶ ጳው​ሎ​ስን፥ “ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወጥ​ተህ ስለ​ዚህ ነገር በዚያ ከእኔ ዘንድ ልት​ከ​ራ​ከር ትሻ​ለ​ህን?” አለው።,ወፈቀደ ፊስጦስ ያእኵትዎ አይሁድ ወይቤሎ ለጳውሎስ ትፈቅድኑ ትዕርግ ኢየሩሳሌም ወበህየ ትትዋቀሥ አው በኀቤየ።,"Festus, wanting to put the Jews in his debt, asked Paul, “Are you willing to go up to Jerusalem to stand trial before me concerning these things?”" +ጳው​ሎ​ስም መልሶ እን​ዲህ አለው፤ “እኔ ወደ ቄሣር ዙፋን ችሎት እቀ​ር​ባ​ለሁ፤ ፍር​ዴም በዚያ ሊታ​ይ​ልኝ ይገ​ባል፤ በአ​ይ​ሁ​ድም ላይ የበ​ደ​ል​ሁት በደል እን​ደ​ሌ​ለኝ ከሰው ሁሉ ይልቅ አንተ ራስህ ታው​ቃ​ለህ።,ወአውሥአ ጳውሎስ ወይቤሎ አንሰ እቀውም ቅድመ መንበረ ቄሣር ወበህየ ይደሉ ሊተ ፍትሕ ወለሊከ ተአምር እምነ ኵሉ ሰብእ ከመ አልብየ ዘአበስኩ ላዕለ አይሁድ።,"Paul replied, “I’m standing before Caesar’s court. I ought to be tried here. I have done nothing wrong to the Jews, as you well know." +ከበ​ደ​ልሁ ወይም ለሞት የሚ​ያ​በ​ቃኝ የሠ​ራ​ሁት ክፉ ሥራ ካለ ሞት አይ​ፈ​ረ​ድ​ብኝ አል​ልም፤ ነገር ግን እነ​ዚህ በደል የሌ​ለ​ብ​ኝን በከ​ንቱ የሚ​ከ​ስ​ሱኝ ከሆነ፥ ለእ​ነ​ርሱ አሳ​ልፎ ሊሰ​ጠኝ ለማን ይቻ​ለ​ዋል? እኔ ወደ ቄሣር ይግ​ባኝ ብያ​ለሁ።”,ወእመሰ ቦ ዘዐመፅኩ ወቦ እኩይ ዘገብርኩ በዘእመውት ኢይትሀከይ መዊተ ወእመሰ በከ ያስተዋድዩኒ እሉ ዘአልብየ ጌጋይ ለመኑ ብእሲ ይደልዎ የሀበኒ ሎሙ አነ በቄሣር ንጉሥ እጠርእ።በእንተ ምክንያተ ሑረቱ ኀበ ሮ��,"If I’m guilty and have done something that deserves death, then I won’t try to avoid death. But if there is nothing to their accusations against me, no one has the authority to hand me over to them. I appeal to Caesar!”" +ከዚ​ህም በኋላ ፊስ​ጦስ ከአ​ማ​ካ​ሪ​ዎቹ ጋር ተማ​ክሮ፥ “ወደ ቄሣር ይግ​ባኝ ካልህ ወደ ቄሣር ትሄ​ዳ​ለህ” አለው።ጳው​ሎስ በአ​ግ​ሪ​ጳና በበ​ር​ኒቄ ፊት ስለ መቅ​ረቡ,ወእምዝ ተናጊሮ ፊስጦስ ምስለ መማክርቲሁ ይቤ ጠርአ በቄሣር ነጋሢ ወኀበ ቄሣር የሐውር።,"After Festus conferred with his advisors, he responded, “You have appealed to Caesar. To Caesar you will go.”King Agrippa informed about Paul" +ከጥ​ቂት ቀን በኋ​ላም ንጉሥ አግ​ሪ​ጳና በር​ኒቄ ወደ ቂሣ​ርያ ወር​ደው ፊስ​ጦ​ስን ተገ​ና​ኙት።,ወእምድኅረ ኅዳጥ መዋዕል ወረዱ አግሪጳ ንጉሥ ወበርኒቄ ወተአምኅዎ ለፊስጦስ።ዘከመ ነገረ ፊስጦስ ለአግሪጳ,"After several days had passed, King Agrippa and Bernice arrived in Caesarea to welcome Festus." +በእ​ርሱ ዘንድ ብዙ ቀን ከቈዩ በኋላ ፊስ​ጦስ የጳ​ው​ሎ​ስን ነገር ለን​ጉሡ ነገ​ረው፤ እን​ዲ​ህም አለው፥ “ፊል​ክስ በእ​ስር ቤት ትቶት የሄደ አንድ እስ​ረኛ ሰው በእ​ዚህ አለ።,ወነቢሮሙ ብዙኀ መዋዕለ ኀቤሁ ነገሮሙ በእንተ ጳውሎስ ወይቤሎሙ ሀሎ አሐዱ ብእሲ ሙቁሕ ዘኀደጎ ፊልክስ።,"Since they were staying there for many days, Festus discussed the case against Paul with the king. He said, “There is a man whom Felix left in prison." +በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ሳለ​ሁም ሊቃነ ካህ​ና​ትና የአ​ይ​ሁድ ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ወደ እኔ መጥ​ተው እን​ድ​ፈ​ር​ድ​በት ማለ​ዱኝ።,ወእንዘ ሀሎኩ ኢየሩሳሌም መጽኡ ኀቤየ ሊቃነ ካህናት ወረበናተ አይሁድ ወአስተብቍዑኒ ከመ እኰንኖ ሎሙ።,"When I was in Jerusalem, the Jewish chief priests and elders brought charges against him and requested a guilty verdict in his case." +እኔም፦ ተከ​ሳሹ በከ​ሳ​ሾቹ ፊት ሳይ​ቆም፥ ለተ​ከ​ሰ​ሰ​በ​ትም ምላሽ ይሰጥ ዘንድ ፋንታ ሳያ​ገኝ ማንም ቢሆን አሳ​ልፎ መስ​ጠት የሮ​ማ​ው​ያን ሕግ አይ​ደ​ለም ብየ መለ​ስ​ሁ​ላ​ቸው።,ወእቤሎሙ ኢይከውን ወሕግ አልቦ በዘይኴንንዎ ዘኢዘለፍዎ ማሕተት ወዘኢረከቡ ሎቱ ጌጋየ ሕሩመ ኢይኴንኑ ሰብአ ሮሜ በከመ ረከቡ።,I told them it is contrary to Roman practice to hand someone over before they have faced their accusers and had opportunity to offer a defense against the charges. +ከዚ​ህም በኋላ፤ በዚሁ በተ​ሰ​በ​ሰቡ ጊዜ ሳል​ዘ​ገይ በማ​ለዳ በፍ​ርድ ወን​በር ተቀ​ምጬ፥ ያን ሰው እን​ዲ​ያ​መ​ጡት አዘ​ዝሁ።,ወእምዝ መጺእየ ዝየ ተጋብኡ ካዕበ ወበነግህ ነበርኩ ሎሙ ዐውደ ወአዘዝኩ ያምጽእዎ ለውእቱ ብእሲ።,"When they came here, I didn’t put them off. The very next day I took my seat in the court and ordered that the man be brought before me." +የከ​ሰ​ሱ​ትም በቆሙ ጊዜ፥ እኔ እንደ አሰ​ብ​ሁት በከ​ሰ​ሱት ክስ የሠ​ራው ምንም ነገር የለም።,ወአቀምኩ ምስሌሁ እለ ያስተዋድይዎ ወአልቦ ምንትሂ እኩይ ዘገብረ በዘአብጽሕዎ ሎቱ በከመ ኀለይኩ።,"When the accusers took the floor, they didn’t charge him with any of the crimes I had expected." +ስለ ሃይ​ማ​ኖ​ታ​ቸው ከሆ​ነው ክር​ክ​ርና ስለ ሞተው፥ ጳው​ሎስ ግን ሕያው ነው ስለ​ሚ​ለው ሰው ስለ ኢየ​ሱስ ከሆ​ነው ክር​ክር በቀር፤,ዘእንበለ በእንተ ሕገጊሆሙ ዘይትካሐዱ ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ዘስሙ ኢየሱስ ዘሞተ ወጳውሎስ ይብል ሕያው ውእቱ።,"Instead, they quibbled with him about their own religion and about some dead man named Jesus, who Paul claimed was alive." +ስለ ክር​ክ​ራ​ቸ​ውም የማ​ደ​ር​ገ​ውን አጥቼ ጳው​ሎ​ስን ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ሄደህ በዚያ ልት​ከ​ራ​ከር ትወ​ዳ​ለ​ህን? አል​ሁት።,ወኀጢእየ እንከ ዘእገብር ሎሙ ፍትሐ በእንተ ማኅሠሦሙ እቤሎ ለጳውሎስ ትፈቅድኑ ትሑር ኢየሩሳሌም ወበህየ ትትዋቀሥ።,"Since I had no idea how to investigate these matters, I asked if he would be willing to go to Jerusalem to stand trial there on these issues." +ጳው​ሎስ ግን እንቢ ብሎ፥ እን​ዲ​ድን ወደ ቄሣር ይግ​ባኝ አለ፤ ከዚ​ህም በኋላ ወደ ቄሣር እስ​ክ​ል​ከው ድረስ እን​ዲ​ጠ​ብ​ቁት አዘ​ዝሁ።”,ወአበየ ውእቱሰ ወተዘመረ መድኀኒቶ ኀበ ንጉሥ ወእምዝ አዘዝኩ ይዕቀብዎ እስከ እፌንዎ ኀበ ቄሣር።,"However, Paul appealed that he be held in custody pending a decision from His Majesty the emperor, so I ordered that he be held until I could send him to Caesar.”" +አግ​ሪ​ጳም ፊስ​ጦ​ስን፥ “እኔም ያን ሰው ልሰ​ማው እወ​ዳ​ለሁ” አለው፤ ፊስ​ጦ​ስም፥ “እን​ግ​ዲ​ያስ ነገ ትሰ​ማ​ዋ​ለህ” አለው።,ወይቤሎ አግሪጳ ለፊስጦስ አነሂ እፈቱ እስምዖ ለውእቱ ብእሲ ወይቤሎ ፊስጦስ እንከሰኬ ጌሠመ ትሰምዖ።,"Agrippa said to Festus, “I want to hear the man myself.”“Tomorrow,” Festus replied, “you will hear him.”" +በማ​ግ​ሥ​ቱም አግ​ሪ​ጳና በር​ኒቄ በብዙ ግርማ መጡ፤ ከመ​ሳ​ፍ​ን​ቱና ከከ​ተ​ማው ታላ​ላቅ ሰዎች ጋርም ወደ ፍርድ ቤት ገቡ፤ ፊስ​ጦ​ስም ጳው​ሎ​ስን እን​ዲ​ያ​መ​ጡት አዘዘ።,ወበሳኒታ መጽኡ አግሪጳ ወበርኒቄ ተረሲዮሙ ምስለ ብዙኅ ግርማ ወቦኡ ወነበሩ ዐውደ ምስለ መሳፍንት ወዐበይተ ሀገር ወአዘዘ ፊስጦስ ያምጽእዎ ለጳውሎስ።በእንተ ቁመቱ ለጳውሎስ ቅድመ አግሪጳ,The next day Agrippa and Bernice came with great fanfare. They entered the auditorium with the military commanders and the city’s most prominent men. Festus then ordered that Paul be brought in. +ፊስ​ጦ​ስም እን​ዲህ አለ፥ “ንጉሥ አግ​ሪጳ ሆይ፥ እና​ን​ተም ከእኛ ጋር ያላ​ችሁ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሁላ​ችሁ፥ ስሙ፤ አይ​ሁድ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ በሕ​ይ​ወት ይኖር ዘንድ እን​ዳ​ይ​ገ​ባው በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሆነ በዚህ እየ​ጮሁ የለ​መ​ኑኝ ይህ የም​ታ​ዩት ሰው እነሆ።,ወሶበ በጽሐ ጳውሎስ ይቤ ፊስጦስ ስምዑ አግሪጳ ንጉሥ ኵልክሙ እለ ሀለውክሙ ምስሌነ አኀዊነ ወነዋኬ ውእቱ ብእሲ ዘአስተዋደይዎ አይሁድ በኢየሩሳሌም ወበዝየኒ የዐወይዉ ወይስእሉ ከመ ግሙራ ኢያሕይውዎ።,"Festus said, “King Agrippa and everyone present with us: You see this man! The entire Jewish community, both here and in Jerusalem, has appealed to me concerning him. They’ve been calling for his immediate death." +እኔ ግን ለሞት የሚ​ያ​ደ​ር​ሰው በደል እን​ዳ​ል​ሠራ እጅግ መር​ምሬ፥ እር​ሱም ራሱ ወደ ቄሣር ይግ​ባኝ ማለ​ትን ስለ​ወ​ደደ እን​ግ​ዲህ ልል​ከው ቈር​ጫ​ለሁ።,አንሰኬ ሐቲትየ ጥዩቀ ከመ አልቦ ጌጋይ ወአልቦ እኩይ ዘገብረ በዘይመውት እስመ ውእቱ ፈተወ በጺሐ ኀበ ንጉሥ ፈቀድኩ እንከ እፈንዎ።,"I’ve found that he has done nothing deserving death. When he appealed to His Majesty, I decided to send him to Rome." +ነገር ግን ስለ እርሱ ወደ ጌታዬ የም​ጽ​ፈው የታ​ወቀ ነገር የለ​ኝም። ስለ​ዚህ ከተ​መ​ረ​መረ በኋላ የም​ጽ​ፈ​ውን አገኝ ዘንድ ወደ እና​ንተ ይል​ቁ​ንም ንጉሥ አግ​ሪጳ ሆይ ወደ አንተ አመ​ጣ​ሁት።,ወባሕቱሰ ኀጣእኩ ዘእብል አበሳሁ እንዘ እጽሕፍ ለእግዚእየ ንጉሥ ወይእዜኒ ፈቀድኩ ከመ አምጽኦ ኀቤክሙ ወፈድፋደሰ ኀቤከ ኦ አግሪጳ ንጉሥ እመቦ ዘእረክብ ጌጋየ ሶበ ትሴአሎ፥ ወትሰምዕ ነገሮ ምንተ እጽሕፍ በእንቲኣሁ ኀበ ንጉሥ።,"I have nothing definite to write to our lord emperor. Therefore, I’ve brought him before all of you, and especially before you, King Agrippa, so that after this investigation, I might have something to write." +የበ​ደሉ ደብ​ዳቤ ሳይ​ኖር እስ​ረ​ኛን ወደ ንጉሥ መላክ አይ​ገ​ባ​ምና፤ ለእ​ኔም ነገ​ሩም ሆነ አስሮ መላኩ አስ​ቸ​ግ​ሮ​ኛል።”,እስመ ኢይደሉ ንፈንዎ ኀበ ንጉሥ ሙቁሐ ዘአልብነ ጽሕፈተ አበሳሁ ወይእዜኒ ናሁ አምጻእክዎ ኀቤክሙ ሕትቱ እስኩ ለእመቦ ዘትረክቡ ጌጋይ ዘንጽሕፍ እስመ ሊተሰ ዐፀበኒ ነገሩ ወፈንዎቶሂ ሙቁሐ።,"After all, it would be foolish to send a prisoner without specifying the charges against him.”" +አግ​ሪ​ጳም ጳው​ሎ​ስን፥ “ስለ ራስህ ትና​ገር ዘንድ ፈቅ​ደ​ን​ል​ሃል” አለው፤ ከዚ​ህም በኋላ ጳው​ሎስ እጁን አነ​ሣና ይነ​ግ​ራ​ቸው ጀመር፤ እን​ዲ​ህም አለ፦,ወይቤሎ አግሪጳ ለጳውሎስ አባሕናከ ንግር በእንተ ርእስከ ወእምዝ አንሥአ እዴሁ ጳውሎስ ወአኀዘ ይንግሮሙ።,"Agrippa said to Paul, “You may speak for yourself.”So Paul gestured with his hand and began his defense." +“ንጉሥ አግ​ሪጳ ሆይ፥ አይ​ሁድ እኔን ስለ ከሰ​ሱ​በት ነገር ሁሉ ዛሬ በአ​ንተ ዳኝ​ነት እከ​ራ​ከር ዘንድ ስለ ተገ​ባኝ ራሴን እንደ ተመ​ሰ​ገነ አድ​ርጌ እቈ​ጥ​ረ​ዋ​ለሁ።,ወይቤ በእንተ ኵሉ ዘይትኀሠሡኒ አይሁድ ኦ አግሪጳ ንጉሥ ብፁዕ አነ ዮም ዘበኀቤከ እትዋቀሥ።,"“King Agrippa, I consider myself especially fortunate that I stand before you today as I offer my defense concerning all the accusations the Jews have brought against me." +የአ​ይ​ሁ​ድን ጠባ​ያ​ቸ​ው​ንና ክር​ክ​ራ​ቸ​ውን አጥ​ብ​ቀህ ታው​ቃ​ለ​ህና ታግ​ሠህ ታደ​ም​ጠኝ ዘንድ እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ።,እስመ ተአምር ግዕዞሙ ወተኃሥሦቶሙ ለአይሁድ ብቍዐኒ ወተዐጊሠከ አጽምዐኒ።,"This is because you understand well all the Jewish customs and controversies. Therefore, I ask you to listen to me patiently." +“ከል​ጅ​ነቴ ጀምሮ በወ​ገ​ኖች መካ​ከል በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የኖ​ር​ሁ​ትን ኑሮ አይ​ሁድ ሁሉ ያው​ቃሉ።,ንብረትየሰ ዘበንእስየ በውስተ ሕዝብየ ልህቁ በኢየሩሳሌም ወየአምሩኒ ኵሎሙ አይሁድ እምትካት።,"Every Jew knows the way of life I have followed since my youth because, from the beginning, I was among my people and in Jerusalem." +ሊመ​ሰ​ክ​ሩም ከወ​ደዱ እኔ ፈሪ​ሳዊ ሆኜ በአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ሕግ እን​ደ​ም​ኖር ከጥ​ንት ጀምሮ እነ​ርሱ ያው​ቁ​ል​ኛል።,ወየአምሩ ኵሎሙ አይሁድ እምትካት እመሰ ፈቀዱ ይኩኑ ስምዐ ከመ በሕገ አበውየ እገብር እንዘ ፈሪሳዊ አነ።,"They have known me for a long time. If they wanted to, they could testify that I followed the way of life set out by the most exacting group of our religion. I am a Pharisee." +አሁ​ንም ከጥ​ንት ጀምሮ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን የተ​ሰ​ጠ​ውን ተስፋ በመ​ታ​መን ከፍ​ርድ በታች ቆሜ​አ​ለሁ።,ወይእዜኒ በትውክልተ ተስፋ እንተ ኮነት ቀዲሙ እምኀበ እግዚአብሔር ለአበዊነ እቀውም ግሩረ ለኵነኔ።,Today I am standing trial because of the hope in the promise God gave our ancestors. +ንጉሥ አግ​ሪጳ ሆይ፥ ዐሥራ ሁለቱ ነገ​ዶ​ቻ​ችን በመ​ዓ​ል​ትም በሌ​ሊ​ትም እር​ሱን እያ​ገ​ለ​ገሉ ወደ እር​ስዋ ይደ​ርሱ ዘንድ ተስፋ ያደ​ር​ጋሉ፤ አይ​ሁ​ድም የሚ​ከ​ስ​ሱኝ ስለ​ዚህ ተስፋ ነው።,እንተ ባቲ ዐሠርቱ ወክልኤቱ ሕዝበ ዚኣነ መዓልተ ወሌሊተ እንዘ ይትቀነዩ ሎቱ ተሰፈዉ በጺሖታ ወበእንተ ውእቱ ተስፋ ይትኀሠሡኒ አይሁድ ኦ ንጉሥ አግሪጳ ምንተ እንከ ትፈትሕ።,"This is the promise our twelve tribes hope to receive as they earnestly worship night and day. The Jews are accusing me, King Agrippa, because of this hope!" +እን​ዴ​ትስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙታ​ንን እን​ደ​ሚ​ያ​ስ​ነ​ሣ​ቸው በእ​ና​ንተ ዘንድ የማ​ይ​ታ​መን ሆኖ ይቈ​ጠ​ራል?,አኮኑ ይደሉ ንእመን ከመ እግዚአብሔር ያሐይዎሙ ለሙታን።,Why is it inconceivable to you that God raises the dead? +“እኔም ብዙ ጊዜ በና​ዝ​ሬቱ በኢ​የ​ሱስ ስም ላይ ክፉ ነገር ላደ​ርግ ቈርጬ ነበር።,ወአነሂ አጥባዕኩ እግበር እኩየ ዲበ ስሙ ለኢየሱስ ናዝራዊ ብዙኀ።,“I really thought that I ought to oppose the name of Jesus the Nazarene in every way possible. +ይህ​ንም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም አደ​ረ​ግ​ሁት፤ ከሊ​ቃነ ካህ​ና​ትም ሥል​ጣን ተቀ​ብዬ ከቅ​ዱ​ሳን ብዙ​ዎ​ችን ወደ ወኅኒ ቤት አስ​ገ​ባ​ኋ​ቸው፤ ሲገ​ድ​ሏ​ቸ​ውም አብሬ ���መ​ክር ነበ​ርሁ።,ወገበርኩሂ ዘንተ በኢየሩሳሌም ወሞቃሕክዎሙ ለብዙኃን ጻድቃን አስተበዊሕየ በኀበ ሊቃነ ካህናት ከመ እቅትሎሙ።,"And that’s exactly what I did in Jerusalem. I locked up many of God’s holy people in prison under the authority of the chief priests. When they were condemned to death, I voted against them." +በየ​ም​ኵ​ራቡ ሁሉ የማ​ስ​ገ​ደጃ ማዘዣ አም​ጥቼ፥ በግድ የኢ​የ​ሱ​ስን ስም እን​ዲ​ሰ​ድቡ ዘወ​ትር መከራ አጸ​ና​ባ​ቸው ነበር፤ ይል​ቁ​ንም ወደ ሌሎች ከተ​ማ​ዎች እያ​ሳ​ደ​ድሁ ከፋ​ሁ​ባ​ቸው።ጳው​ሎስ ወደ ክር​ስ​ቶስ መመ​ለ​ሱን ስለ መና​ገሩ,ወአምጻእኩ መጽሐፈ መባሕት ለኵሉ መኳርብት ወዘልፈ አሐምሞሙ ከመ በግብር ይፅርፉ ላዕለ ስሙ ለኢየሱስ ወፈድፋደሰ አበድኩ ላዕሌሆሙ እንዘ እዴግኖሙ ውስተ አህጉር።,"In one synagogue after another—indeed, in all the synagogues—I would often torture them, compelling them to slander God. My rage bordered on the hysterical as I pursued them, even to foreign cities." +“ይህ​ንም ለመ​ፈ​ጸም ከሊ​ቃነ ካህ​ናት ሥል​ጣን ተቀ​ብዬ ወደ ደማ​ስቆ ከተማ ሄድሁ።,ወእንዘ አሐውር ሀገረ ደማስቆ አስተበዊሕየ በኀበ ሊቃነ ካህናት በእንተ ዝንቱ።,"“On one such journey, I was going to Damascus with the full authority of the chief priests." +ንጉሥ ሆይ፥ እኩል ቀን በሆነ ጊዜ በመ​ን​ገድ ስሄድ ከፀ​ሐይ ይልቅ የሚ​በራ መብ​ረቅ በእ​ኔና ከእኔ ጋር ይሄዱ በነ​በ​ሩት ላይ ከሰ​ማይ ሲያ​ን​ፀ​ባ​ርቅ አየሁ።,ወሶበ ይከውን ጊዜ ቀትር እንዘ ሀሎኩ ውስተ ፍኖት ኦ ንጉሥ ርኢኩ እምሰማይ በረቀ መብረቅ ዘይበርህ እምፀሐይ ወኵሉ ሰብእ ዘየሐውሩ ምስሌየ ወለልየኒ ምስሌሆሙ ወደቅነ ውስተ ምድር ኵልነ።,"While on the road at midday, King Agrippa, I saw a light from heaven shining around me and my traveling companions. That light was brighter than the sun." +ሁላ​ች​ንም በም​ድር ላይ በወ​ደ​ቅን ጊዜ በዕ​ብ​ራ​ይ​ስጥ ቋንቋ፦ ‘ሳውል ሳውል ለምን ታሳ​ድ​ደ​ኛ​ለህ? በሾለ ብረት ላይ መር​ገጥ ለአ​ንተ ይብ​ስ​ሃል’ የሚ​ለ​ኝን ቃል ሰማሁ።,ወሰማዕኩ ቃለ ዘይብለኒ በነገረ ዕብራይስጥ ሳውል ሳውል ለምንት ትሰድደኒ ይብእሰከ ረጊጽ ውስተ ቀኖት በሊኅ።,"We all fell to the ground, and I heard a voice that said to me in Aramaic, ‘Saul, Saul, why are you harassing me? It’s hard for you to kick against a spear.’" +እኔም፦ ‘አቤቱ አንተ ማነህ?’ አልሁ፤ ጌታም አለኝ፦ ‘እኔ አንተ የም​ታ​ሳ​ድ​ደኝ ኢየ​ሱስ ነኝ።,ወእቤ አነ መኑ አንተ እግዚኦ ወይቤለኒ አነ ውእቱ ኢየሱስ ዘአንተ ትሰድደኒ።,"Then I said, ‘Who are you, Lord?’ The Lord replied, ‘I am Jesus, whom you are harassing." +ነገር ግን ተነ​ሣና በእ​ግ​ርህ ቁም፤ እኔን ባየ​ህ​በ​ትና ወደ​ፊ​ትም በም​ታ​ይ​በት ነገር አገ​ል​ጋ​ይና ምስ​ክር አድ​ርጌ ልሾ​ምህ ስለ​ዚህ ተገ​ል​ጬ​ል​ሃ​ለ​ሁና።,ወባሕቱ ተንሥእ ወቁም በእገሪከ እስመ በእንተዝ አስተርአይኩከ እሢምከ ላእከ ወሰማዕተ በዘርኢከኒ ወበዘሀለወከ ትርአየኒ።,Get up! Stand on your feet! I have appeared to you for this purpose: to appoint you as my servant and witness of what you have seen and what I will show you. +እኔም ከሕ​ዝ​ቡና ወደ እነ​ርሱ ከም​ል​ክህ ከአ​ሕ​ዛብ አድ​ን​ሃ​ለሁ።,ወአድኅነከ እምሕዝብ ወአሕዛብ እለ እፌንወከ አነ ኀቤሆሙ።,I will rescue you from your own people and from the Gentiles. I am sending you +ይኸ​ውም ዐይ​ና​ቸ​ውን ትከ​ፍ​ት​ላ​ቸው ዘንድ፥ ከጨ​ለ​ማም ወደ ብር​ሃን፥ ሰይ​ጣ​ንን ከማ​ም​ለ​ክም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትመ​ል​ሳ​ቸው ዘንድ፥ ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውም ይሰ​ረ​ይ​ላ​ቸው ዘንድ፥ በስ​ሜም በማ​መን ከቅ​ዱ​ሳን ጋር አን​ድ​ነ​ትን ያገኙ ዘንድ ነው።’ጳው​ሎስ ስለ​ሚ​ያ​ስ​ተ​ም​ረው ትም​ህ​ርት,ከመ ትክሥት አዕይንቲሆሙ ወትሚጦሙ እምጽልመት ውስተ ��ርሃን ወእምጣዖተ ሰይጣን ኀበ እግዚአብሔር ከመ ይትኀደግ ሎሙ ኀጢአቶሙ ወይርከቡ መክፈልተ ምስለ ቅዱሳን በአሚን በስምየ።በእንተ ነገረ ትምህርቱ,"to open their eyes. Then they can turn from darkness to light and from the power of Satan to God, and receive forgiveness of sins and a place among those who are made holy by faith in me.’" +“አሁ​ንም ንጉሥ አግ​ሪጳ ሆይ፥ ከሰ​ማይ የተ​ገ​ለ​ጠ​ል​ኝን ራእይ አል​ካ​ድ​ሁም።,ወይእዜኒ ኦ ንጉሥ አግሪጳ ኢክሕድኩ ዘአስተርአየኒ ሊተ እምሰማይ።,"“So, King Agrippa, I wasn’t disobedient to that heavenly vision." +አስ​ቀ​ድሜ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና በደ​ማ​ስቆ ላሉት፥ ለይ​ሁዳ አው​ራ​ጃ​ዎ​ችም ሁሉ ነገ​ር​ኋ​ቸው፤ ለአ​ሕ​ዛ​ብም ንስሓ ገብ​ተው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ለሱ ዘንድ፥ ለን​ስ​ሓ​ቸ​ውም የሚ​ገባ ሥራን ይሠሩ ዘንድ አስ​ተ​ማ​ር​ኋ​ቸው።,ወቀደምኩ ወነገርክዎሙ ለእለ በደማስቆ ወለእለ በኢየሩሳሌም ወለኵሉ በሐውርተ ይሁዳ ወለአሕዛብኒ ወመሀርክዎሙ ይነስሑ ወይትመየጡ ኀበ እግዚአብሔር ወይግበሩ ዘይደሉ ለንስሓሆሙ።,"Instead, I proclaimed first to those in Damascus and Jerusalem, then to the whole region of Judea and to the Gentiles. My message was that they should change their hearts and lives and turn to God, and that they should demonstrate this change in their behavior." +ሰለ​ዚ​ህም ብቻ አይ​ሁድ በመ​ቅ​ደስ ያዙኝ፤ ሊገ​ድ​ሉ​ኝም ወደዱ።,በእንተ ዝኬ አኀዙኒ አይሁድ በምኵራብ ወፈቀዱ ይቅትሉኒ።,"Because of this, some Jews seized me in the temple and tried to murder me." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አዳ​ነ​ኝና ለታ​ላ​ቁም፥ ለታ​ና​ሹም እየ​መ​ሰ​ከ​ርሁ እስከ ዛሬ ደረ​ስሁ፤ ይደ​ረግ ዘንድ ካለው፥ ነቢ​ያት ከተ​ና​ገ​ሩት፥ ሙሴም ከተ​ና​ገ​ረው ሌላ ያስ​ተ​ማ​ር​ሁት የለም።,ወአድኀነኒ እግዚአብሔር ወበጻሕኩ እስከ ዮም ወቆምኩ እንዘ እነግር ለንኡስ ወለዐቢይ ወአልቦ ባዕድ ዘመሀርኩ ዘእንበለ ዘይብሉ ነቢያት ዘሀለዎ ይኩን ወሙሴሂ ዘይቤ።,"God has helped me up to this very day. Therefore, I stand here and bear witness to the lowly and the great. I’m saying nothing more than what the Prophets and Moses declared would happen:" +ክር​ስ​ቶስ እን​ደ​ሚ​ሞት፥ ከሙ​ታን ተለ​ይ​ቶም አስ​ቀ​ድሞ እን​ደ​ሚ​ነሣ፥ ለሕ​ዝ​ብና ለአ​ሕ​ዛብ ሁሉ፥ ለመ​ላ​ውም ዓለም እን​ደ​ሚ​ያ​በራ።”,ከመ ይትቀተል ክርስቶስ ወያቀድም ተንሥኦ እምዉታን ወያበርህ ለሕዝብ ወለኵሉ አሕዛብ ወበሐውርት።በእንተ አውሥኦተ ፊስጦስ,"that the Christ would suffer and that, as the first to rise from the dead, he would proclaim light both to my people and to the Gentiles.”" +ይህ​ንም ስለ ራሱ ሲና​ገር ሀገረ ገዢው ፊስ​ጦስ መለሰ፤ ድም​ፁ​ንም ከፍ አድ​ርጎ፥ “ጳው​ሎስ ሆይ፥ ልታ​ብድ ነውን? ብዙ ትም​ህ​ርት እኮ ልብን ይነ​ሣል” አለው።,ወዘንተ ብሂሎ ተሰጥወ መኰንን ፊስጦስ ወጸርሐ በዐቢይ ቃል ወይቤሎ ተአብድኑ ጳውሎስ አብዝኆ መጻሕፍትኬ ያዘነግዕ ልበ።,"At this point in Paul’s defense, Festus declared with a loud voice, “You’ve lost your mind, Paul! Too much learning is driving you mad!”" +ጳው​ሎ​ስም እን​ዲህ አለው፥ “ክቡር ፊስ​ጦስ ሆይ፥ እው​ነ​ትና የተ​ጣራ ነገ​ርን እና​ገ​ራ​ለሁ እንጂ ዕብ​ደ​ትስ የለ​ብ​ኝም።,ወይቤሎ ጳውሎስ እበድሰ አልብየ ኦ ፊስጦስ መኰንን ዳእሙ እነግር ጽድቀ ወንጽሐ።,"But Paul replied, “I’m not mad, most honorable Festus! I’m speaking what is sound and true." +በፊቱ ገልጬ የም​ና​ገ​ር​ለት እርሱ ራሱ ንጉሥ አግ​ሪጳ ያው​ቅ​ል​ኛል፤ ከዚ​ህም የሚ​ሳ​ተው ነገር ያለ አይ​መ​ስ​ለ​ኝም፤ ወደ ጎን የተ​ሰ​ወረ አይ​ደ​ለ​ምና።,ወየአምር ሊተ ለሊሁ ንጉሥ አግሪጳ ዘበኀቤሁ ክሡተ እነግር ወይመስለኒሂ አልቦ ዘይስሕት እምዝንቱ እስመ ኢኮነ ኅቡአ በማዕዘንት።,"King Agrippa knows about these things, and I have been speaking openly to him. I’m certain that none of these things have escaped his attention. This didn’t happen secretly or in some out-of-the-way place." +ንጉሥ አግ​ሪጳ ሆይ፥ እነሆ፥ በነ​ቢ​ያት ቃል ታም​ና​ለ​ህን? እን​ደ​ም​ታ​ም​ንም አው​ቃ​ለሁ።”,ናሁ ትትአመን በቃለ ነቢያት ኦ ንጉሥ አግሪጳ! ወአአምር ከመሰ ተአምን።,"King Agrippa, do you believe the prophets? I know you do.”" +አግ​ሪ​ጳም ጳው​ሎ​ስን፥ “አሁ​ንስ ወደ ክር​ስ​ቲ​ያ​ን​ነት ልታ​ገ​ባኝ ጥቂት ብቻ ቀር​ቶ​ሃል” አለው።,ወይቤሎ አግሪጳ ለጳውሎስ ተኀይጠኒኑ ታብአኒ ውስተ ዐቢይ ክርስቲያን ሕቀ ክመ ዘእምአባእከኒ ውስተ ክርስቲያን ይእዜ።,"Agrippa said to Paul, “Are you trying to convince me that, in such a short time, you’ve made me a Christian?”" +ጳው​ሎ​ስም፥ “በጥ​ቂ​ትም ቢሆን፥ በብ​ዙም ቢሆን አንተ ብቻ ሳት​ሆን ዛሬ የሚ​ሰ​ሙኝ ሁሉ ደግሞ ከዚህ ከእ​ስ​ራቴ በቀር እንደ እኔ እን​ዲ​ሆኑ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጸ​ል​ያ​ለሁ።”የአ​ግ​ሪጳ ንግ​ግር,ወይቤሎ ጳውሎስ አንሰ እጼሊ ኀበ እግዚአብሔር እመሂ በኅዳጥ ወእመሂ በብዙኅ አኮ ባሕቲትከ አላ ዓዲ ኵሎሙ እለ ይሰምዑኒ ዮም ይኩኑ ከማየ ዘእንበለ ዝ መዋቅሕት።,"Paul responded, “Whether it is a short or a long time, I pray to God that not only you but also all who are listening to me today will become like me, except for these chains.”" +ከዚ​ህም በኋላ ንጉሡ፥ ሀገረ ገዥ​ውም፥ በር​ኒ​ቄም፥ ሹሞ​ቻ​ቸ​ውም ተነሡ።,ወእምዝ ተንሥአ ንጉሥ ወመኰንን ወበርኒቄ ወዐበይቶሙ።,"The king stood up, as did the governor, Bernice, and those sitting with them." +ለብ​ቻ​ቸ​ውም ገለል ብለው እርስ በር​ሳ​ቸው እን​ዲህ ብለው ተነ​ጋ​ገሩ፥ “ይህ ሰው እን​ዲ​ሞት ወይም እን​ዲ​ታ​ሰር የሚ​ያ​በቃ የሠ​ራው በደል የለም።”,ወተግኂሦሙ በባሕቲቶሙ ተናገሩ በበይናቲሆሙ ወይቤሉ አልቦ ዘአበሰ ዝ ብእሲ በዘይመውት ወኢበዘይትሞቃሕ።,"As they left, they were saying to each other, “This man is doing nothing that deserves death or imprisonment.”" +አግ​ሪ​ጳም ፊስ​ጦ​ስን፥ “ወደ ቄሣር ይግ​ባኝ ባይል ኖሮ ይህ ሰው ይፈታ ዘንድ በተ​ገባ ነበር” አለው።,ወይቤሎ አግሪጳ ለፊስጦስ መፍትው እመ ፈታሕክሙ ዘንተ ብእሴ ወኀደግምዎ ይሕየው ወእመ አኮሰ ተማሐፀነ በቄሣር ወኀበ ቄሣር የሐውር ወኀበ ቄሣር ፈንዎ።,"Agrippa said to Festus, “This man could have been released if he hadn’t appealed to Caesar.”" +ከዚ​ህም በኋላ ፊስ​ጦስ ወደ ቄሣር ወደ ኢጣ​ልያ በመ​ር​ከብ እን​ሄድ ዘንድ ባዘዘ ጊዜ ጳው​ሎስ ከሌ​ሎች እስ​ረ​ኞች ጋር አብሮ የአ​ው​ግ​ስ​ጦስ ጭፍራ ለነ​በረ ዩል​ዮስ ለሚ​ባል የመቶ አለቃ ተሰጠ።,ወእምዝ አዘዘ ፊስጦስ ይሰድዎ ኀበ ቄሣር ኢጣልያ ወተውህበ ጳውሎስ ወካልኣንኒ ሙቁሓን ምስሌሁ ለብእሲ እምነ ሐራ ሰብስጥያ ዘስሙ ዩልዮስ ሐቤ ምእት።,"When it was determined that we were to sail to Italy, Paul and some other prisoners were placed in the custody of a centurion named Julius of the Imperial Company." +በተ​ነ​ሣ​ንም ጊዜ ወደ እስያ በም​ት​ሄድ በአ​ድ​ራ​ማ​ጢስ መር​ከብ ተሳ​ፈ​ርን፤ የተ​ሰ​ሎ​ንቄ ሀገር ሰው የሚ​ሆን መቄ​ዶ​ን​ያ​ዊው አር​ስ​ጥ​ሮ​ኮ​ስም አብ​ሮን ሄደ።,ወሶበ ወፃእነ ከመ ንንግድ ረከብነ ሐመረ እምአሕማረ አድራማጢስ እንተ ትፈቅድ ሐዊረ ብሔረ እስያ ወነገደ ምስሌነ አርስጠርኮስ መቄዶናዊ ዘሀገረ ተሰሎንቄ።,"We boarded a ship from Adramyttium that was about to sail for ports along the coast of the province of Asia. So we put out to sea. Aristarchus, a Macedonian from Thessalonica, came with us." +በማ​ግ​ሥ​ቱም ወደ ሲዶና ደረ​ስን፤ ዩል​ዮ​ስም ለጳ​ው​ሎስ አዘ​ነ​ለት፤ ወደ ወዳ​ጆቹ እን​ዲ​ሄ​ድና በእ​ነ​ርሱ ዘንድ እን​ዲ​ያ​ር​ፍም ፈቀ​ደ​ለት።,ወበሳኒታ በጻሕነ ሲዶና ወመሐሮ መልአክ ለጳውሎስ ወአብሖ ይሑር ኀበ አርካኒሁ ከመ ያዕርፍ ኀቤሆሙ።,The next day we landed in Sidon. Julius treated Paul kindly and permitted him to go to some friends so they could take care of him. +ከዚ​ያም ወጥ​ተን ነፋስ ፊት ለፊት ነበ​ርና በቆ​ጵ​ሮስ በኩል ዐለ​ፍን።,ወእምዝ ሖርነ እምህየ ወበጻሕነ አድያመ ቆጵሮስ እስመ ነፋስ እምገጽነ።,"From there we sailed off. We passed Cyprus, using the island to shelter us from the headwinds." +ወደ ኪል​ቅ​ያና ወደ ጵን​ፍ​ልያ ባሕ​ርም ገብ​ተን የሉ​ቅያ ክፍል ወደ​ም​ት​ሆ​ነው ወደ ሙራ ሄድን።,ወቦእነ ባሕረ ቂልቂያ ወጵንፍልያ ወሖርነ ለሙራ ዘብሔረ ሉቅያ ይእቲ።,"We sailed across the open sea off the coast of Cilicia and Pamphylia, and landed in Myra in Lycia." +በዚ​ያም የመቶ አለ​ቃው ወደ ኢጣ​ልያ የም​ት​ሄድ የእ​ስ​ክ​ን​ድ​ር​ያን መር​ከብ አገኘ፤ ወደ እር​ስ​ዋም አስ​ገ​ባን።,ወበህየ ረከበ መልአክ ሐመረ እስክንድርያ እንተ ተሐውር ኢጣልያ ወአብአነ ውስቴታ።,There the centurion found an Alexandrian ship headed for Italy and put us on board. +ብዙ ቀንም እያ​ዘ​ገ​ምን ሄድን፤ በጭ​ን​ቅም ወደ ቀኒ​ዶስ አን​ጻር ደረ​ስን፤ ወደ​ዚ​ያም በቀ​ጥታ ለመ​ድ​ረስ ነፋስ ቢከ​ለ​ክ​ለን በቀ​ር​ጤስ በኩል በሰ​ል​ሙና ፊት ለፊት ዐለ​ፍን።,ወይእቲሰ ሐመር ክብደ ሖረት ወእምድኅረዝ በብዙኅ መዋዕል በጻሕነ ለገጸ ደሴተ ቀኒዶስ ወበእንተ ጽንዐ ነፋስ ኢክህልነ ሐዊረ ርቱዐ ወነገድነ አድያመ አቅራጥስ ለገጸ ሀገረ ስልማና።,"After many days of slow and difficult sailing, we arrived off the coast of Cnidus. The wind wouldn’t allow us to go farther, so we sailed under the shelter of Crete off Salmone." +ባጠ​ገ​ብ​ዋም በጭ​ንቅ ስና​ልፍ ላሲያ ለም​ት​ባ​ለው ከተማ አቅ​ራ​ቢያ ወደ ሆነ​ችው መል​ካም ወደብ ወደ​ም​ት​ባ​ለው ቦታ ደረ​ስን።,ወእምዕፁብ እንዘ ነሐውር ንሕነ ጥቃሃ በጻሕነ ለመካን ዘስማ መርስ ሠናይት ዘቅርብት ለሀገር እንተ ስማ ለአስ።,"We sailed along the coast only with difficulty until we came to a place called Good Harbors, near the city of Lasea." +በዚ​ያም ብዙ ቀን ቈየን፤ የአ​ይ​ሁ​ድም የጾም ወራት አልፎ ስለ ነበረ በመ​ር​ከብ ለመ​ሄድ የሚ​ያ​ስ​ፈራ ነበ​ርና ጳው​ሎስ እን​ዲህ ብሎ መከ​ራ​ቸው።,ወጐንደይነ ህየ ብዙኀ መዋዕለ እስከ ቦአ ዕለተ ጾመ አይሁድ ወበጽሐ መዋዕል ዘኢይክሉ ሰብእ ነጊደ በባሕር ውእተ ጊዜ ወእምዝ አምከሮሙ ጳውሎስ ወይቤሎሙ።,"Much time had been lost, and the voyage was now dangerous since the Day of Reconciliation had already passed. Paul warned them," +“እና​ንተ ሰዎች ሆይ፥ ስሙኝ፤ ጕዞ​አ​ችን በብዙ ጭን​ቀ​ትና በከ​ባድ ጥፋት ላይ ሆኖ አያ​ለሁ፤ ይህ​ንም የም​ለው ጥፋቱ በራ​ሳ​ች​ንም ሕይ​ወት እንጂ በጭ​ነ​ቱና በመ​ር​ከቡ ብቻ ስላ​ል​ሆነ ነው።”,ስምዑኒ ኦ ወራዙት እስመ እሬኢ ንግደተነ በብዙኅ ምንዳቤ ወኀጕል ዐቢይ ወዘንተ ዘእብል አኮ በእንተ ጾረ ሐመር ባሕቲቱ ዓዲ ነፍሰነሂ ታኀጕሉነ ኅድጉ እስመ እፈርህ።,"“Men, I see that our voyage will suffer damage and great loss, not only for the cargo and ship but also for our lives.”" +የመቶ አለ​ቃው ግን ለመ​ር​ከቡ ባለ​ቤ​ትና ለመ​ሪው ይታ​ዘዝ ነበር፤ የጳ​ው​ሎ​ስን ቃል ግን አይ​ቀ​በ​ልም ነበር።,ወመልአክሰ ለሰብአ ሐመር ወለሐዳፊ ይትኤዘዞሙ ወይትዌከፍ ቃሎሙ ወለጳውሎስሰ ኢይሰምዖ ወኢይትዌከፍ ቃሎ።,But the centurion was persuaded more by the ship’s pilot and captain than by Paul’s advice. +ያም ወደብ ክረ​ም​ቱን ሊከ​ር​ሙ​በት የማ​ይ​መች ነበር፤ ስለ​ዚ​ህም ብዙ​ዎች ከዚያ ይወጡ ዘንድ ይቻ​ላ​ቸው እንደ ሆነ በቀኝ በኩል ወደ አለው ፊንቄ ወደ​ሚ​ባ​ለው ወደ ሁለ​ተ​ኛው የቀ​ር​ጤስ ወደብ ይደ​ርሱ ዘንድ ወደዱ።ስለ ማዕ​በሉ ጽናት,ወውእቱሰ መርሶ ኢይደሉ ይክርሙ ውስቴቱ ክረምተ ወበእንተዝ አፍቀሩ ብዙኃን ከመ ��ፃኡ እምህየ ለእመ ተክህሎሙ ከመ ይብጽሑ ለካልእ መርሶ ዘፊንቂ ዘመንገለ አቅራጥስ ዘስሙ ኤውንቄ ዘመንገለ የማን።,"Since the harbor was unsuitable for spending the winter, the majority supported a plan to put out to sea from there. They thought they might reach Phoenix in Crete and spend the winter in its harbor, which faced southwest and northwest." +ልከኛ የአ​ዜብ ነፋ​ስም ነፈሰ፤ እነ​ር​ሱም እንደ ወደዱ የሚ​ደ​ርሱ መስ​ሎ​አ​ቸው ነበር፤ መል​ሕ​ቁ​ንም አነሡ፤ በቀ​ር​ጤ​ስም አጠ​ገብ ሄዱ።,ወነፍኀ ነፋሰ አዜብ ወመሰሎሙ ዘይበጽሑ በከመ ፈቃዶሙ ወአልዐሉ ሥራዐ ወሖሩ ደወለ አቅራጥስ።በእንተ ጽኑዕ ነፋስ,"When a gentle south wind began to blow, they thought they could carry out their plan. They pulled up anchor and sailed closely along the coast of Crete." +ከጥ​ቂት ጊዜ በኋ​ላም አው​ራ​ቂስ የሚ​ሉት ጽኑዕ ዓውሎ ነፋስ መጣ።,ወእምድኅረ ኅዳጥ መዋዕል መጽአ ላዕሌሆሙ ነፋስ ጽኑዕ ጥፉንቂስ ዘይብልዎ አውራቂስ ወይእቲ ነፋስ እንተ ስማ ሰልቢባ።,"Before long, a hurricane-strength wind known as a northeaster swept down from Crete." +መር​ከ​ባ​ች​ንም ተመ​ትታ ተነ​ጠ​ቀች፤ ቀዛ​ፊ​ዎ​ችም በነ​ፋሱ ፊት ለፊት መቆም አል​ተ​ቻ​ላ​ቸ​ው​ምና ተዉ​አት፤ ብቻ​ዋ​ንም ሄደች።,ወተለዐለት ሐመርነ ወተዘብጠት ወኢክህሉ ኖትያት ቀዊመ ቅድመ ገጸ ነፋስ ወኀደግዋ ወሖረት።,"The ship was caught in the storm and couldn’t be turned into the wind. So we gave in to it, and it carried us along." +ከዚ​ህም በኋላ ቄዳ ወደ​ም​ት​ባል ደሴት እስ​ክ​ን​ገባ ድረስ ነፋሱ ነፈሰ፤ በጭ​ን​ቅም ታን​ኳ​ች​ንን ለመ​ግ​ታት ቻልን።,ወእምዝ ነፍኀ ነፋስ እስከ ቦእነ ደሴተ እንተ ስማ ቄዳ ወእምዕፁብ ክህልነ ከመ ናርግዝ ሐመረነ።,"After sailing under the shelter of an island called Cauda, we were able to control the lifeboat only with difficulty." +ከዚህ በኋላ ተጋ​ግ​ዘን በገ​መድ አጠ​ና​ከ​ር​ናት፤ ከዚ​ህም ቀጥሎ ቀዛ​ፊ​ዎች ወደ ጥልቁ ባሕር እን​ዳ​ይ​ወ​ድቁ በፈሩ ጊዜ ሸራ​ውን አወ​ረዱ፤እን​ዲ​ሁም እን​ድ​ን​ሄድ አደ​ረ​ግን።,ወእምዝ ታሓጊዘነ አጽናዕናሃ በአሕባል ወእምዝ ሶበ ፈርሁ ከመ ኢይደቁ ውስተ ልጐተ ባሕር አውረዱ ሥራዐ ወረሰይነ ንሑር ከማሁ።በእንተ እለ ገደፉ ንዋዮሙ,"They brought the lifeboat aboard, then began to wrap the ship with cables to hold it together. Fearing they might run aground on the sandbars of the Gulf of Syrtis, they lowered the anchor and let the ship be carried along." +በማ​ግ​ሥ​ቱም ማዕ​በል ጸና​ብን፤ ከጭ​ነ​ቱም ወደ ባሕር ጣልን።,ወበሳኒታ ጸንዐ ላዕሌነ መዋግድ ወገደፍነ አልባሲነ ውስተ ባሕር።,We were so battered by the violent storm that the next day the men began throwing cargo overboard. +በሦ​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን በመ​ር​ከብ ያለ​ውን ሁሉ በእ​ጃ​ችን እያ​ነ​ሣን በባ​ሕር ላይ ጣልን።,ወበሣልስታሂ ገደፍነ ኵሎ ዘውስተ ሐመር ዲበ ባሕር በእደዊነ።,"On the third day, they picked up the ship’s gear and hurled it into the sea." +ብዙ ቀንም ፀሐ​ይ​ንና ጨረ​ቃን ከዋ​ክ​ብ​ት​ንም ሳናይ ማዕ​በሉ ጸና​ብን፤ ለመ​ዳ​ንም ተስፋ ቈር​ጠን ነበር።ጳው​ሎስ በመ​ር​ከብ ላሉት ሰዎች ስለ ተና​ገ​ረው ነገር,ወነበረ ይዘንም ላዕሌነ ጕንዱየ ዕለተ እንዘ ኢንሬኢ ፀሐየ ወወርኀ ወኢከዋክብተ ወቀበጽነ ሐዪወ።በእንተ ዘተናገረ ጳውሎስ ለእለ ውስተ ሐመር,"When neither the sun nor the moon appeared for many days and the raging storm continued to pound us, all hope of our being saved from this peril faded." +ከእ​ኛም መብል የበላ አል​ነ​በ​ረም። ጳው​ሎ​ስም ተነ​ሥቶ በመ​ካ​ከል ቆመና እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ ሰዎች ሆይ፥ ቀድሞ ቃሌን ሰም​ታ​ች​ሁኝ ቢሆን ከቀ​ር​ጤ​ስም ባት​ወጡ ኖሮ ከዚህ ጕዳ​ትና መከራ በዳ​ና​ችሁ ነበር።,ወአልቦ ዘበልዐ መብልዐ እምኔነ ወተንሥአ ጳውሎስ ወቆመ ማእከለ ወይቤሎሙ ሶበ ሰማዕ��ሙኒ ቀዲሙ አኀውየ ወኢወፃእክሙ እምአቅራጥስ እምድኅንክሙ እምዝ ኀጕል ወሕማም።,"For a long time no one had eaten. Paul stood up among them and said, “Men, you should have complied with my instructions not to sail from Crete. Then we would have avoided this damage and loss." +አሁ​ንም እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ መር​ከ​ባ​ችን እንጂ ከመ​ካ​ከ​ላ​ችን አንድ ሰው ስንኳ አይ​ጠ​ፋ​ምና አት​ፍሩ።,ወይእዜኒ እብለክሙ ኢትፍርሁ እስመ አልቦ ዘይትኀጐል አሐዱ ነፍስ እምኔነ ዘእንበለ ዳእሙ ሐመርነ።,"Now I urge you to be encouraged. Not one of your lives will be lost, though we will lose the ship." +እኔ ለእ​ርሱ የም​ሆ​ንና የማ​መ​ል​ከው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የላ​ከው መል​አክ በዚች ሌሊት በአ​ጠ​ገቤ ቆሞ ነበ​ርና።,እስመ ቆመ ኀቤየ በዛቲ ሌሊት መልአከ እግዚአብሔር ዘአነ ሎቱ ወኪያሁ አመልክ።,Last night an angel from the God to whom I belong and whom I worship stood beside me. +እር​ሱም እን​ዲህ አለኝ፦ ‘ጳው​ሎስ ሆይ፥ አት​ፍራ፤ በቄ​ሣር ፊት ልት​ቆም ይገ​ባ​ሃል፤ ከአ​ን​ተም ጋር የሚ​ሄ​ዱ​ትን ሁሉ እነሆ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ንተ ሰጥ​ቶ​ሃል።’,ወይቤለኒ ኢትፍራህ ጳውሎስ ሀለወከ ትቁም ቅድመ ቄሣር ወናሁ ጸገወከ እግዚአብሔር ኵሎሙ እለ ነገዱ ምስሌከ።,"The angel said, ‘Don’t be afraid, Paul! You must stand before Caesar! Indeed, God has also graciously given you everyone sailing with you.’" +አሁ​ንም ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ ደስ ይበ​ላ​ችሁ፤ እንደ ነገ​ረኝ እን​ደ​ሚ​ሆን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ና​ለ​ሁና።,ወይእዜኒ ተፈሥሑ አኀውየ እስመ እትአመን በእግዚአብሔር ከመ ይከውን በከመ ይቤለኒ።,"Be encouraged, men! I have faith in God that it will be exactly as he told me." +ነገር ግን ወደ አን​ዲት ደሴት እን​ደ​ር​ሳ​ለን።”,ወባሕቱ ንበጽሕ አሐተ ደሴተ።በእንተ እለ መሰሎሙ ዘበጽሑ ምድረ,"However, we must run aground on some island.”" +በዐ​ሥራ አራ​ተ​ኛ​ውም ቀን በመ​ን​ፈቀ ሌሊት በአ​ድ​ርያ ባሕር ስን​ጓዝ ቀዛ​ፊ​ዎች ወደ የብሱ የደ​ረሱ መሰ​ላ​ቸው።,ወአመ ዐሡር ወረቡዕ ጊዜ መንፈቀ ሌሊት መሰሎሙ ኖትያት ከመ ዘበጽሑ ምድረ።,"On the fourteenth night, we were being carried across the Adriatic Sea. Around midnight the sailors began to suspect that land was near." +መለ​ኪያ ገመድ ጣሉ፤ በሰው ቁመ​ትም ሃያ አገኙ፤ ከዚ​ያም ጥቂት ፈቀቅ ብለው ዳግ​መኛ ጣሉ፤ በሰው ቁመ​ትም ዐሥራ አም​ስት አገኙ።,ወአውረዱ ሐብለ ወረከቡ ዕሥራ በቆመ ብእሲ ወተአተቱ እምህየ ወአውረዱ ካዕበ ወረከቡ ዐሠርተ ወኀምስተ በቆም።,"They dropped a weighted line to take soundings and found the water to be about one hundred twenty feet deep. After proceeding a little farther, we took soundings again and found the water to be about ninety feet deep." +ድን​ጋ​ያማ በሆነ ቦታም እን​ዳ​ይ​ወ​ድቁ ፈሩ፤ ስለ​ዚ​ህም ከመ​ር​ከቡ በስ​ተ​ኋላ አራት መል​ሕቅ በባ​ሕሩ ላይ ጣሉ፤ ፈጥኖ እን​ዲ​ነ​ጋም ጸለዩ።,ወፈርሁ ከመ ኢይደቁ ውስተ መካን ዘቦቱ ኰኵሕ ወከመ ኢይትጐዳእ ሐመሮሙ ወአውረዱ አርባዕተ መልሕቀ ውስተ ባሕር እንተ ድኅረ ሐመር ወጸለይነ ከመ ፍጡነ ይጽባሕ።,"Afraid that we might run aground somewhere on the rocks, they hurled out four anchors from the stern and began to pray for daylight." +ከዚህ በኋ​ላም ቀዛ​ፊ​ዎቹ ከመ​ር​ከብ ሊኮ​በ​ልሉ በወ​ደዱ ጊዜ ወደ ኋላ ሊመ​ለሱ ከም​ድር ላይ ሆነው መር​ከ​ባ​ቸ​ውን የሚ​ያ​ጠ​ና​ክሩ መስ​ለው ጀል​ባ​ቸ​ውን ወደ ባሕር አወ​ረዱ።,ወእምዝ ሶበ ፈቀዱ ይትኀጥኡ ኖትያት እምሐመር አውረዱ እምኔሃ ራግናተ ውስተ ባሕር ከመ ይደሐሉ ቦቱ ወያጽንዑ ሐመሮሙ በምድር።በእንተ ዘይቤ ጳውሎስ ለሐቢ,"The sailors tried to abandon the ship by lowering the lifeboat into the sea, pretending they were going to lower anchors from the bow." +ጳው​ሎ​ስም ይህን ባየ ጊዜ ለመቶ አለ​ቃ​ውና ለወ​ታ​ደ​ሮቹ፥ “እነ​ዚህ ቀዛ​ፊ​ዎች በመ​ር​ከብ ውስጥ ከሌሉ መዳን አት​ች​ሉም” አላ​ቸው።,ወርእዮ ጳውሎስ ይቤሎሙ ለሐቢ ወለሠገራት እምከመ ኢነበሩ እሉ ኖትያት ውስተ ሐመር ኢንክል ሐዪወ።,"Paul said to the centurion and his soldiers, “Unless they stay in the ship, you can’t be saved from peril.”" +ወታ​ደ​ሮ​ችም ወዲ​ያ​ውኑ ተነ​ሥ​ተው የታ​ን​ኳ​ዪ​ቱን ገመድ ቈር​ጠው ትወ​ድቅ ዘንድ ተዉ​አት።,ወተንሥኡ ሠገራት ወመተሩ ሶቤሃ አሕባለ ራግናት ወኀደግዋ ትደቅ።,The soldiers then cut the ropes to the lifeboat and let it drift away. +ሊነ​ጋም በጀ​መረ ጊዜ ጳው​ሎስ እህል እን​ዲ​በሉ ሁሉ​ንም ማለ​ዳ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “እህል ከተ​ዋ​ችሁ ዛሬ ዐሥራ አራት ቀን ነው።,ወጸቢሖ ብሔር አስተብቍዖሙ ጳውሎስ ለኵሎሙ ይብልዑ እክለ ወይቤሎሙ ዐሡር ወረቡዕ ዮም እምዘኢበላዕክሙ እክለ።,"Just before daybreak, Paul urged everyone to eat. He said, “This is the fourteenth day you’ve lived in suspense, and you’ve not had even a bite to eat." +አሁ​ንም እሺ በሉ​ኝና ምግብ ብሉ፤ ራሳ​ች​ሁ​ንም አድኑ፥ ከእ​ና​ንተ ከአ​ንዱ የራስ ጠጕር እንኳ አት​ጠ​ፋ​ምና።”,ወዮምኒ ብቍዑኒ ምስሑ ወብልዑ ወርድኡ ነፍሰክሙ እስመ አልቦ ዘይትኀጐል እምኔክሙ ወኢሥዕርተ ርእስክሙ።,I urge you to take some food. Your health depends on it. None of you will lose a single hair from his head.” +ይህ​ንም ተና​ግሮ ኅብ​ስ​ቱን አን​ሥቶ በሁ​ሉም ፊት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገነ፤ ቈር​ሶም ይበላ ዘንድ ጀመረ።,ወዘንተ ብሂሎ ነሥአ ኅብስተ ወአእኰተ እግዚአብሔርሃ ወከፈለ ቅድመ ኵሎሙ ወወሀቦሙ ወአኀዙ ይብልዑ።,"After he said these things, he took bread, gave thanks to God in front of them all, then broke it and began to eat." +ሁሉም ተጽ​ናኑ፤ እህ​ልም ቀመሱ።,ወተናዘዙ ኵሎሙ ወጥዕሙ።,Everyone was encouraged and took some food. +በመ​ር​ከቡ ውስጥ የነ​በ​ሩ​ትም ቍጥ​ራ​ቸው ሁለት መቶ ሰባ ስድ​ስት ነፍስ ነበር።,ወኮነ ፍቅዶሙ ለእለ ሀለዉ ውስተ ሐመር ክልኤቱ ምእት ወሰብዓ ወስድስቱ ነፍስ።, +በል​ተ​ውም በጠ​ገቡ ጊዜ በመ​ር​ከቡ ውስጥ የነ​በ​ረ​ውን ስንዴ ወደ ባሕር ጣሉት፤ መር​ከ​ቡ​ንም አቃ​ለሉ።,ወተሴስዮሙ አቅለሉ ሐመረ ወነሥኡ ሥርናየ ዘውስተ ሐመር ወወገሩ ውስተ ባሕር።በእንተ ድቀተ ሐመር,"When they had eaten as much as they wanted, they lightened the ship by throwing the grain into the sea." +በነጋ ጊዜም ቀዛ​ፊ​ዎች ቦታ​ውን አል​ለ​ዩም፤ የሚ​ሄ​ዱ​በ​ት​ንም አላ​ወ​ቁም፤ ነገር ግን ለባ​ሕሩ አቅ​ራ​ቢያ የሆ​ነ​ውን የደ​ሴት ተራ​ሮች አዩ፤ መር​ከ​ባ​ቸ​ው​ንም ወደ እዚያ ሊያ​ስ​ጠጉ ፈለጉ።,ወጸቢሖ መዓልት ኢፈለጡ ኖትያት ውእተ ምድረ ወኢያእመሩ ዘየሐውሩ ወባሕቱ ርእዩ አድባረ ደሴት ዘቅሩብ ለሐይቀ ባሕር ወፈቀዱ ያብጽሑ ሐመሮሙ ህየ።,"In the morning light they saw a bay with a sandy beach. They didn’t know what land it was, but they thought they might possibly be able to run the ship aground." +መል​ሕ​ቁ​ንም ፈት​ተው በባ​ሕር ላይ ጣሉት፤ የሚ​ያ​ቆ​ሙ​በ​ት​ንም አመ​ቻ​ች​ተው እንደ ነፋሱ አነ​ፋ​ፈስ መጠን ትን​ሹን ሸራ ሰቀሉ፤ ወደ ባሕሩ ዳር​ቻም ሄድን።,ወመተሩ መልሕቀ ወኀደጉ ውስተ ባሕር ወአሠነዩ ምቅዋመ ወሰቀሉ ሥራዐ ዘይንእስ በከመ ንፍኀተ ነፋስ ወሖርነ መንገለ ሐይቀ ባሕር።,"They cut the anchors loose and left them in the sea. At the same time, they untied the ropes that ran back to the rudders. They raised the foresail to catch the wind and made for the beach." +መር​ከ​ቢ​ቱም በሁ​ለት ታላ​ላቅ ድን​ጋ​ዮች መካ​ከል ተቀ​ረ​ቀ​ረች፤ ባሕ​ሩም ጥልቅ ነበረ። ከወ​ደ​ፊ​ቷም ተያ​ዘች፤ አል​ተ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሰ​ች​ምም፤ ከሞ​ገ​ዱም የተ​ነሣ በስ​ተ​ኋላ በኩል ጎን​ዋን ተሰ​ብራ ተጐ​ረ​ደች፤ ቀዛ​ፊ​ዎ​ችም ወደ​ፊት ሊገ​ፉ��አት አል​ቻ​ሉም።,ወተለክአት ሐመር ማእከለ ክልኤቱ አእባን ልዑላን ወባሕሩ ዕሙቅ ወተእኅዘት እምቅድሜሃ ወኢያንቀልቀለት ወተሰብረት ወተመትረት ገቦሃ ዘድኅር እሞገድ ወእምቅድሜሃሰ ኢክህሉ ኖትያት።ዘከመ ኀለዩ ይቅትሉ ሙቁሓነ,"But they struck a sandbar and the ship ran aground. The bow was stuck and wouldn’t move, and the stern was broken into pieces by the force of the waves." +ወታ​ደ​ሮ​ቹም ዋኝ​ተው እን​ዳ​ያ​መ​ልጡ እስ​ረ​ኞ​ችን ለመ​ግ​ደል ተማ​ከሩ።,ወተማከሩ ሠገራት ከመ ይቅትሉ ሙቁሓነ ከመ ኢይጽብቱ ወኢያምሥጡ።,The soldiers decided to kill the prisoners to keep them from swimming to shore and escaping. +የመቶ አለ​ቃው ግን ጳው​ሎ​ስን ሊያ​ድ​ነው ወድ​ዶ​አ​ልና ምክ​ራ​ቸ​ውን እንቢ አለ፤ ዋና የሚ​ያ​ው​ቁ​ት​ንም ዋኝ​ተው ወደ ምድር እን​ዲ​ወጡ አዘ​ዛ​ቸው።,ወከልኦሙ ሐቢ እስመ ፈቀደ ያድኅኖ ለጳውሎስ ወለእለ የአምሩ ጸቢተ አዘዞሙ ይጽብቱ ወይፃኡ ለሐይቅ።,"However, the centurion wanted to save Paul, so he stopped them from carrying out their plan. He ordered those who could swim to jump overboard first and head for land." +የቀ​ሩ​ትም በመ​ር​ከቡ ስብ​ር​ባሪ ዕን​ጨ​ትና በሳ​ን​ቃው ላይ ተሻ​ገሩ፤ ሌሎ​ችም በመ​ር​ከቡ ገመድ ላይ እየ​ተ​ን​ጠ​ላ​ጠሉ ተሻ​ገሩ፤ ሁሉም እን​ዲህ ባለ ሁኔታ በደ​ኅና ወደ ምድር ደረሱ።,ወእለ ተርፉ ዐደዉ ላዕለ ዕፀ ሐመር ወሰላድው ወካልኣን ዐደዉ በአሕባለ ሐመር ወወፅኡ ኵሎሙ ወበጽሑ ምድረ በዘከመዝ ግብር።,"He ordered the rest to grab hold of planks or debris from the ship. In this way, everyone reached land safely." +ከዚ​ህም በኋላ በደ​ኅና በደ​ረ​ስን ጊዜ ደሴ​ቲቱ መላ​ጥያ እን​ደ​ም​ት​ባል ዐወ​ቅን።,ወእምድኅረዝ አእመርነ ከመ ይእቲ ደሴት ትሰመይ መላጥያ።,"After reaching land safely, we learned that the island was called Malta." +በዚያ የሚ​ኖ​ሩት አረ​ማ​ው​ያ​ንም አዘ​ኑ​ልን፤ መል​ካም ነገ​ር​ንም አደ​ረ​ጉ​ልን፤ ከቍ​ሩም ጽና​ትና ከዝ​ናሙ ብዛት የተ​ነሣ እሳት አን​ድ​ደው እን​ድ​ን​ሞቅ ሁላ​ች​ን​ንም ሰበ​ሰ​ቡን።,ወመሐሩነ አረሚ እለ ይነብሩ ህየ ወአሠነዩ ላዕሌነ ወአንደዱ እሳተ ወአስተጋብኡነ ለኵልነ ከመ ንስሓን እምጽንዐተ ቍር ወእምብዝኀተ ዝናም።ዘከመ ኢረከቦ ሕሡም ለጳውሎስ እም ሕምዘ አፍዖት,"The islanders showed us extraordinary kindness. Because it was rainy and cold, they built a fire and welcomed all of us." +ጳው​ሎ​ስም ብዙ ጭራሮ ሰብ​ስቦ በእ​ሳቱ ላይ ጨመ​ረው፤ እፉ​ኝ​ትም ከእ​ሳቱ ወላ​ፈን የተ​ነሣ ወጥታ ጳው​ሎ​ስን እጁን ነደ​ፈ​ችው።,ወአስተጋብአ ጳውሎስ ብዙኀ ሐሠረ ወወገረ ላዕለ እሳት ወወፅአት አፍዖት እምላህበ እሳት ወነሰከቶ እዴሁ ለጳውሎስ ወኮነት ስቅልተ ላዕሌሁ።,"Paul gathered a bunch of dry sticks and put them on the fire. As he did, a poisonous snake, driven out by the heat, latched on to his hand." +አረ​ማ​ው​ያ​ንም እፉ​ኝቱ በጳ​ው​ሎስ እጅ ላይ ተን​ጠ​ል​ጥላ ባዩ ጊዜ እርስ በር​ሳ​ቸው፥ “ይህ ሰው ነፍሰ ገዳይ ይመ​ስ​ላል፤ ከባ​ሕር እንኳ በደ​ኅና ቢወ​ጣም በሕ​ይ​ወት ይኖር ዘንድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍርድ አል​ተ​ወ​ውም” አሉ።,ወሶበ ርእዩ አረሚ አፍዖተ ስቅልተ ላዕለ እደ ጳውሎስ ተባሀሉ በበይናቲሆሙ ዝንቱ ብእሲ ይመስል ቀታሌ ነፍስ ድኂኖ እምባሕር ኢኀደጎ ፍርደ እግዚአብሔር ከመ ይሕየው።,"When the islanders saw the snake hanging from his hand, they said to each other, “This man must be a murderer! He was rescued from the sea, but the goddess Justice hasn’t let him live!”" +ጳው​ሎስ ግን እጁን አራ​ግፎ እፉ​ኝ​ቱን በእ​ሳት ውስጥ ጣላት፤ ጕዳ​ትም አላ​ገ​ኘ​ውም።,ወነገፈ ጳውሎስ እዴሁ ወነጽሓ ለአፍዖት ውስተ እሳት ወኢረከቦ ሕሠም።,Paul shook the snake into the fire and suffered no harm. +እነ​ርሱ ግን ወዲ​ያ​ውኑ የሚ​ያ​ብጥ ወይም ሞቶ የሚ​ወ​ድቅ መስ​ሎ​አ​ቸው ነበር። እያ​ዩ​ትም ብዙ ሰዓት ቆሙ፤ አን​ዳ​ችም እንደ አል​ጐ​ዳው በአዩ ጊዜም፥ “ይህስ አም​ላክ ነው” ብለው ቃላ​ቸ​ውን ለወጡ።,ወእሙንቱሰ መሰሎሙ ከመ በጊዜሃ ይመውት ወቆሙ ጕንዱየ እንዘ ይኔጽርዎ ወሶበ ርእዩ ከመ አልቦ ዘብእሶ መለሱ ካዕበ ቃሎሙ ወይቤሉ አምላክ ውእቱ።በእንተ ፑፕልዩስ,"They expected him to swell up with fever or suddenly drop dead. After waiting a long time and seeing nothing unusual happen to him, they changed their minds and began to claim that he was a god." +በዚያ ቦታም አጠ​ገብ ስሙን ፑፕ​ል​ዮስ የሚ​ሉት የደ​ሴ​ቲቱ አለቃ መሬት ነበር፤ እር​ሱም ሦስት ቀን ሙሉ በደ​ስታ በቤቱ ተቀ​ብሎ አስ​ተ​ና​ገ​ደን።,ወሀለወት ውስተ ውእቱ መካን ዐጸዱ ለብእሲ ዘስሙ ፑፕልዩስ ወሥዩም ውእቱ በይእቲ ደሴት ወተወክፈነ ኀቤሁ ውስተ ማኅደሩ ሠሉሰ መዋዕለ በትፍሥሕት።,"Publius, the island’s most prominent person, owned a large estate in that area. He welcomed us warmly into his home as his guests for three days." +የፑ​ፕ​ል​ዮ​ስም አባት በን​ዳ​ድና በተ​ቅ​ማጥ ታሞ ተኝቶ ይኖር ነበር፤ ጳው​ሎ​ስም እርሱ ወዳ​ለ​በት ገብቶ ጸለ​የ​ለት፤ እጁ​ንም በላዩ ጭኖ ፈወ​ሰው።,ወሀሎ አሐዱ ሕሙም አቡሁ ለፑፕልዩስ ዘቦቱ ሕማመ አማዑት ወቦአ ኀቤሁ ጳውሎስ ወጸለየ ወአንበረ እዴሁ ላዕሌሁ ወአሕየዎ።,"Publius’ father was bedridden, sick with a fever and dysentery. Paul went to see him and prayed. He placed his hand on him and healed him." +ያደ​ረ​ገ​ው​ንም ይህን ተአ​ምር ባዩ ጊዜ በዚ​ያች ደሴት ያሉ​ትን ድው​ያን ሁሉ አመ​ጡ​ለት፤ ፈወ​ሳ​ቸ​ውም።,ወሶበ ርእዩ ዘንተ ተአምረ ዘገብረ አምጽኡ ኀቤሁ ኵሎ ድዉያነ ዘውስተ ውእቱ ደሴት ወአሕየዎሙ።,"Once this happened, the rest of the sick on the island came to him and were healed." +እጅግ ታላቅ ክብ​ርም አከ​በ​ሩን፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ዘንድ ለመ​ሄድ በተ​ነ​ሣን ጊዜ የሚ​ያ​ስ​ፈ​ል​ገ​ንን ስንቅ ሰጡን።ከመ​ላ​ጥያ ወደ ሮም ስለ መጓ​ዛ​ቸው,ወአክበሩነ ፈድፋደ ዐቢየ ክብረ ወሶበ ወፃእነ እምኀቤሆሙ አስነቁነ በሑረትነ።በእንተ ፀአቶሙ እምደሴት,"They honored us in many ways. When we were getting ready to sail again, they supplied us with what we needed.Paul makes it to Rome" +ከሦ​ስት ወር በኋ​ላም በዚ​ያች ደሴት ወደ ከረ​መ​ችው ወደ እስ​ክ​ን​ድ​ርያ መር​ከብ ወጣን፤ በዚ​ያች መር​ከብ ላይም የዲ​ዮ​ስ​ቆ​ሮስ ምል​ክት ነበ​ረ​ባት፤ ይኸ​ውም “የመ​ር​ከ​በ​ኞች አም​ላክ” የሚ​ሉት ነው።,ወእምድኅረ ሠለስቱ አውራኅ ዐረግነ ዲበ ሐመረ እስክንድርያ ዘከረመት በይእቲ ደሴት ወባቲ ላዕሌሃ ለይእቲ ሐመር ትእምርተ ዲዮስቆሮስ ዘውእቱ አምላከ ኖትያት።,After three months we put out to sea in a ship that had spent the winter at the island. It was an Alexandrian ship with carvings of the twin gods Castor and Pollux as its figurehead. +ከዚ​ያም ሄደን ወደ ሰራ​ኩስ ደረ​ስን፤ በዚ​ያም ሦስት ቀን ተቀ​መ​ጥን።,ወእምህየ ነገድነ ወበጻሕነ ሰራፉስ ወነበርነ ህየ ሠሉሰ መዋዕለ።በእንተ ሑረቶሙ ራቅዩን,We landed in Syracuse where we stayed three days. +ከዚ​ያም ሄደን ሬቅ​ዩን ወደ​ም​ት​ባል ሀገር ደረ​ስን፤ በማ​ግ​ሥ​ቱም ወጣን፤ ከአ​ንድ ቀንም በኋላ ከጐ​ንዋ ነፋስ በነ​ፈሰ ጊዜ በሁ​ለ​ተ​ኛው ቀን ወደ ፑቲ​ዮ​ሉስ ደረ​ስን።,ወነገድነ እምህየ ወበጻሕነ ለሀገረ ራቅዩን ወበሳኒታ ወፃእነ ወእምድኅረ አሐቲ ዕለት ነፍኀ ነፋስ እምገቦሃ ወወሰደነ ክልኤተ ዕለተ እስከ አብጽሐነ ቀርጠበሉስ እንተ ሀገረ አንጾኪያ።በእንተ ብጽሐቶሙ ሮሜ,"From there we sailed to Rhegium. After one day a south wind came up, and we arrived on the second day in Puteoli." +በዚ​ያም ወን​ድ​ሞ​ችን አግ​ኝ​ተን ተቀ​በ​ሉን፤ በእ​ነ​ርሱ ዘን​ድም ሰባት ቀን እን​ድ​ን​��​መጥ ለመ​ኑን፤ ከዚ​ያም በኋላ ሄደን ወደ ሮሜ ደረ​ስን።,ወረከብነ በህየ አኀዊነ ወአእተዉነ ወነበርነ ኀቤሆሙ ሰቡዐ መዋዕለ ወእምዝ ሖርነ ወበጻሕነ ሮሜ።,There we found brothers and sisters who urged us to stay with them for a week. In this way we came to Rome. +በዚ​ያም ያሉት ወን​ድ​ሞች ስለ እኛ በሰሙ ጊዜ፤ አፍ​ዩስ ፋሩስ እስ​ከ​ሚ​ባ​ለው ገበ​ያና እስከ ሦስ​ተ​ኛው ማረ​ፊያ ድረስ ወጥ​ተው ተቀ​በ​ሉን፤ ጳው​ሎ​ስም ባያ​ቸው ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገነ፤ ልቡም ተጽ​ናና።,ወሶበ ሰምዑ አኀዊነ እለ ሀለዉ ህየ ወፅኡ ወተቀበሉነ እስከ ምሥያጥ ዘስሙ አፍዩስፋሩስ ወእስከ ሠለስቱ ከዋኒት ወሶበ ርእዮሙ ጳውሎስ አእኰተ እግዚአብሔርሃ ወተጸናዕነ።,"When the brothers and sisters there heard about us, they came as far as the Forum of Appius and the Three Taverns to meet us. When Paul saw them, he gave thanks to God and was encouraged." +ወደ ሮሜም በገ​ባን ጊዜ የመቶ አለ​ቃው እስ​ረ​ኞ​ችን ለሠ​ራ​ዊቱ አለቃ አስ​ረ​ከበ፤ ጳው​ሎስ ግን ከሚ​ጠ​ብ​ቀው አንድ ወታ​ደር ጋር ለብ​ቻው ይቀ​መጥ ዘንድ ፈቀ​ደ​ለት።ጳው​ሎስ ከአ​ይ​ሁድ ሊቃ​ው​ንት ጋር ስለ መነ​ጋ​ገሩ,ወቦዊአነ ሮሜ መጠወ ሐቢ ሙቁሓነ ለሠርዌ ሐራ ወለጳውሎስሰ አብሖ ከመ ይንበር ኀበ ፈቀደ ወባሕቱ ዐቃቢሁሰ ምስሌሁ።በእንተ ተናግሮቱ ምስለ ሊቃውንተ አይሁድ,"When we entered Rome, Paul was permitted to live by himself, with a soldier guarding him.Paul meets Jewish leaders in Rome" +ከሦ​ስት ቀንም በኋላ ጳው​ሎስ የአ​ይ​ሁ​ድን ታላ​ላቅ ሰዎች ሰበ​ሰ​ባ​ቸው፤ በተ​ሰ​በ​ሰ​ቡም ጊዜ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ እኔ በሕ​ዝ​ቡም ላይ ቢሆን፥ በአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ንም ሕግ ላይ ቢሆን ያደ​ረ​ግ​ሁት ክፉ ነገር የለም፤ ነገር ግን በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም እንደ ታሰ​ርሁ ለሮም ሰዎች አሳ​ል​ፈው ሰጡኝ።,ወእምድኅረ ሠለስቱ ዕለት ለአከ ጳውሎስ ይጸውዕዎሙ ለሊቃውንተ አይሁድ ወመጽኡ ኀቤሁ ብዙኃን ሰብእ ወሶበ ተጋብኡ ይቤሎሙ አኀዊነ አልቦ እኩይ ዘገበርኩ ዲበ ሕዝብ ወኢዲበ ኦሪት ወበከመ ሞቅሑኒ በኢየሩሳሌም መጠዉኒ ለሰብአ ሮሜ።,"Three days later, Paul called the Jewish leaders together. When they gathered, he said, “Brothers, although I have done nothing against our people or the customs of our ancestors, I’m a prisoner from Jerusalem. They handed me over to the Romans," +እነ​ር​ሱም መር​ም​ረው ለሞት የሚ​ያ​በቃ በደል ስለ​አ​ላ​ገ​ኙ​ብኝ ሊፈ​ቱኝ ወደዱ።,ወሐቲቶሙ እሙንቱ ፈቀዱ ያሕይዉኒ ሶበ ኢረከቡ ላዕሌየ ጌጋየ በዘይሞቅሑኒ ወበዘይኴንኑኒ።,"who intended to release me after they examined me, because they couldn’t find any reason for putting me to death." +አይ​ሁድ ግን ሊቃ​ወ​ሙኝ በተ​ነሡ ጊዜ ወደ ቄሣር ይግ​ባኝ ለማ​ለት ግድ ሆነ​ብኝ፤ ነገር ግን ወገ​ኖ​ችን የም​ከ​ስ​በት ነገር ኖሮኝ አይ​ደ​ለም።,ወሶበ ተንሥኡ አይሁድ ይትቃወሙኒ ተማሕፀንኩ ሎሙ በቄሣር ንጉሥ ወአኮሰ ከመ አስተዋድዮሙ ለሕዝብየ።,"When the Jews objected, I was forced to appeal to Caesar. Don’t think I appealed to Caesar because I had any reason to bring charges against my nation." +ስለ​ዚ​ህም ላያ​ችሁ፥ ልነ​ግ​ራ​ች​ሁና ላስ​ረ​ዳ​ችሁ ወደ እኔ እን​ድ​ት​መጡ ማለ​ድ​ኋ​ችሁ፤ ስለ እስ​ራ​ኤል ተስፋ በዚህ ሰን​ሰ​ለት ታስ​ሬ​አ​ለ​ሁና።”,ወበእንተዝኬ አስተብቋዕኩክሙ ከመ ትምጽኡ ኀቤየ ከመ አስምዕክሙ ወእንግርክሙ እስመ በእንተ ተስፋሆሙ ለእስራኤል ተሞቃሕኩ በዝንቱ ሰናስል።በአንተ አውሥኦተ አይሁድ,This is why I asked to see you and speak with you: it’s because of the hope of Israel that I am bound with this chain.” +የአ​ይ​ሁድ ታላ​ላቅ ሰዎ​ችም እን​ዲህ አሉት፥ “ለእ​ኛስ ከይ​ሁዳ ሀገር ስለ አንተ መል​እ​ክት አል​ደ​ረ​ሰ​ንም፤ ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ�� ከመ​ጡት ወን​ድ​ሞ​ችም ቢሆን አንድ ስንኳ ከዚህ አስ​ቀ​ድሞ ስለ አንተ ክፉ ነገር ያወ​ራን፥ የነ​ገ​ረ​ንም የለም።,ወይቤልዎ ረበናተ አይሁድ ለነሰ ኢበጽሐነ መጽሐፈ መልእክት እምድረ ይሁዳ በእንቲኣከ ወኢአሐዱ እምአኀው እለ መጽኡ እምኢየሩሳሌም ኢተናገረ ቅድመ ወኢዜነወነ በእንቲኣከ በነገር እኩይ።,"They responded, “We haven’t received any letters about you from Judea, nor have any of our brothers come and reported or said anything bad about you." +ነገር ግን በዚህ ነገር በየ​ስ​ፍ​ራው ሁሉ እን​ዲ​ጣሉ በእኛ ዘንድ ታው​ቋ​ልና የአ​ን​ተን ዐሳብ ደግሞ ከአ​ንተ እን​ሰማ ዘንድ እን​ወ​ድ​ዳ​ለን።”,አላ ንሕነ ንፈቱ ንስማዕ እምኔከ አሚኖተከ ወበእንተ ትምህርተ ሕግ ዘትብል እስመ ሰማዕነ ከመ በኵለሄ ትትካሐዱ።በእንተ ዕድሜ ዘዐደመ ጳውሎስ,"But we think it’s important to hear what you think, for we know that people everywhere are speaking against this faction.”" +ከዚ​ህም በኋላ ወደ እርሱ የሚ​መ​ጡ​በ​ትን ቀን ቀጠ​ሩ​ትና ብዙ​ዎች ወዳ​ረ​ፈ​በት ወደ እርሱ መጡ፤ ከጥ​ዋ​ትም ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት እየ​መ​ሰ​ከረ ስለ ጌታ​ችን ስለ ኢየ​ሱ​ስም ከሙሴ ኦሪ​ትና ከነ​ቢ​ያት እየ​ጠ​ቀሰ ነገ​ራ​ቸው።,ወእምዝ ዐደሞሙ ዕለተ በዘይመጽኡ ኀቤሁ ወመጽኡ ኀቤሁ ብዙኃን ኀበ ሀሎ የኀድር ወነገሮሙ በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር እንዘ ያሰምዖሙ ወያአምኖሙ በእንተ እግዚእነ ኢየሱስ እምኦሪተ ሙሴ ወእምነቢያት እምነግህ እስከ ሠርክ።,"On the day scheduled for this purpose, many people came to the place where he was staying. From morning until evening, he explained and testified concerning God’s kingdom and tried to convince them about Jesus through appealing to the Law from Moses and the Prophets." +ከእ​ነ​ር​ሱም እኩ​ሌ​ቶቹ የተ​ና​ገ​ረ​ውን አመኑ፤ እኩ​ሌ​ቶቹ ግን አል​ተ​ቀ​በ​ሉ​ትም።,ወቦ እለሂ አምንዎ ወመንፈቆሙሰ አበይዎ።በእንተ ቃለ ኢሳይያስ ዘአስምዐ ጳውሎስ,"Some were persuaded by what he said, but others refused to believe." +እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም ባል​ተ​ስ​ማሙ ጊዜ ጳው​ሎስ አን​ዲት ቃል ከተ​ና​ገረ በኋላ ከእ​ርሱ ተመ​ለሱ፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “መን​ፈስ ቅዱስ በነ​ቢዩ በኢ​ሳ​ይ​ያስ አን​ደ​በት ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን በእ​ው​ነት እን​ዲህ ብሎ መል​ካም ነገር ተና​ግ​ሮ​አል።,ወእንዘ ኢየኀብሩ ተመይጡ እምኀቤሁ ወይቤሎሙ ጳውሎስ ሠናየ ይቤ መንፈስ ቅዱስ በቃለ ኢሳይያስ ነቢይ ለአበዊክሙ እንዘ ይብል።,"They disagreed with each other and were starting to leave when Paul made one more statement: “The Holy Spirit spoke correctly when he said to your ancestors through Isaiah the prophet," +‘ወደ​ዚህ ሕዝብ ሂድና እን​ዲህ በላ​ቸው፦ መስ​ማ​ትን ትሰ​ማ​ላ​ችሁ፤ ግን አታ​ስ​ተ​ው​ሉም፤ ማየ​ት​ንም ታያ​ላ​ችሁ፤ ግን አት​መ​ለ​ከ​ቱም።,«ሑር ኀበ ዝንቱ ሕዝብ ወበሎ ሰሚዐ ትሰምዑ ወኢትሌብዉ ወርእየ ትሬእዩ ወኢተአምሩ።,"“Go to this people and say:”“You will hear, to be sure, but never understand;”“and you will certainly see but never recognize what you are seeing.”" +በዐ​ይ​ና​ቸው እን​ዳ​ያዩ፥ በጆ​ሮ​አ​ቸ​ውም እን​ዳ​ይ​ሰሙ፥ በል​ባ​ቸ​ውም እን​ዳ​ያ​ስ​ተ​ውሉ፥ ወደ እኔም እን​ዳ​ይ​መ​ለ​ሱና ይቅር እን​ዳ​ል​ላ​ቸው የዚህ ሕዝብ ልባ​ቸው ደን​ድ​ኖ​አ​ልና፥ ጆሮ​አ​ቸ​ውም ደን​ቁ​ሮ​አ​ልና፥ ዐይ​ና​ቸ​ው​ንም ጨፍ​ነ​ዋ​ልና’።,እስመ ገዝፈ ልቦሙ ለዝ ሕዝብ ወደንቀወ እዘኒሆሙ ወከደኑ አዕይንቲሆሙ ከመ ኢይርአዩ በአዕይንቲሆሙ ወኢይስምዑ በእዘኒሆሙ ወኢይለብዉ በልቦሙ ወኢይትመየጡ ኀቤየ ወኢይሣሀሎሙ።»በእንተ ሕይወተ አሕዛብ,"“This people’s senses have become calloused,”“and they’ve become hard of hearing,”“and they’ve shut their eyes”“so that they won’t see with their eyes”“or hear with their ears”“or understand with their minds,”“and change their hearts and lives that I may heal them.”" +እን​ግ​ዲህ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ገ​ኘች ይህቺ ድኅ​ነት ለአ​ሕ​ዛብ እን​ደ​ም​ት​ሆን ዕወቁ፤ እነ​ር​ሱም ይሰ​ሙ​ታል።”,አእምሩ እንከ ከመ ለአሕዛብ ትከውን ዛቲ ሕይወት እንተ እምኀበ እግዚአብሔር ወእሙንቱ እለ ይሰምዕዎ ወይሌብዉ ወይትኤዘዙ ሎቱ።,"“Therefore, be certain of this: God’s salvation has been sent to the Gentiles. They will listen!”Paul’s ministry in Rome" +ይህ​ንም በተ​ና​ገ​ራ​ቸው ጊዜ አይ​ሁድ እርስ በር​ሳ​ቸው እጅግ እየ​ተ​ከ​ራ​ከሩ ወጥ​ተው ሄዱ።,ወዘንተ ሶበ ይብሎሙ ወፅኡ አይሁድ ወሖሩ እንዘ ይትጋዐዙ በበይናቲሆሙ ፈድፋደ።በእንተ ጸውዖቱ አሕዛበ, +ጳው​ሎ​ስም በገ​ን​ዘቡ በተ​ከ​ራ​የው ቤት ሁለት ዓመት ተቀ​መጠ፤ ወደ እርሱ የሚ​መ​ጣ​ው​ንም ሁሉ ይቀ​በል ነበር።,ወነበረ ጳውሎስ ኀበ መካን ዘተዐሰበ በንዋዩ ክልኤተ ዓመተ ወይትቄበል ኵሎ ዘአተወ።,Paul lived in his own rented quarters for two full years and welcomed everyone who came to see him. +ማንም ሳይ​ከ​ለ​ክ​ለው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት ይሰ​ብክ ነበር፤ ስለ ጌታ​ችን ስለ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም እጅግ ገልጦ ያስ​ተ​ምር ነበር።,ወይጼውዖሙ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ወይሰብክ ወይሜህር በእንተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዘ ክሡተ ይነግር ወአልቦ ዘይከልኦ።,"Unhindered and with complete confidence, he continued to preach God’s kingdom and to teach about the Lord Jesus Christ." +ጳው​ሎ​ስም በመ​ጀ​መ​ሪያ ጊዜ ወደ ኔሮን ቄሣር ገብቶ ነበ​ርና ረትቶ በሰ​ላም ሄደ፤ ከዚ​ህም በኋላ ሁለት ዓመት ኖሮ ከሮም ወጣ።,እስመ ውእቱ ቦአ ኀበ ኔሮን በቀዳማይ ጊዜ ወሞአ ወሖረ በሰላም ወነበረ እምድኅረዝ ኑኀ ክልኤቱ ዓመት ወወፅአ።, +ከዚ​ህም በኋላ ወደ ሮም ተመ​ልሶ የኔ​ሮን ቄሣር ዘመ​ዶ​ችን አጠ​መቀ፤ በኔ​ሮን ትእ​ዛ​ዝም በሰ​ይፍ ተመ​ትቶ መከ​ራ​ው​ንም ታግሦ ሰማ​ዕት ሆነ።ወን​ጌ​ላ​ዊው ሉቃስ የጻ​ፈው የሐ​ዋ​ር​ያት ሥራ መጽ​ሐፍ ተፈ​ጸመ።ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ጋና ይሁን አሜን።,ወእምዝ ተመይጠ ወአጥመቀ አዝማዲሁ ለኔሮን ወስምዐ ኮነ በሰይፍ ዕጉሠ።እስከዝ ነገር አብጽሐ ሉቃስ በዜናሁ ወዘተሰወረ እምኔሁ እስመ ትረክብ አንተ በቀዳማይ ፍካሬ መልእክቱ ለጳውሎስ ዜና ግብሩ ለጳውሎስ።ተፈጸመ መጽሐፈ ግብረ ልኡካን ዘጸሐፎ ሉቃስ ወንጌላዊ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።, +ጴጥ​ሮ​ስና ዮሐ​ን​ስም በዘ​ጠኝ ሰዓት ለጸ​ሎት በአ​ን​ድ​ነት ወደ ቤተ መቅ​ደስ ወጡ።,ወዐርጉ ምኵራበ ጴጥሮስ ወዮሐንስ ጊዜ ተሱዓት ለጸሎት።,"Peter and John were going up to the temple at three o’clock in the afternoon, the established prayer time." +ከእ​ናቱ ማኅ​ፀ​ንም ጀምሮ እግሩ ሽባ ሆኖ የተ​ወ​ለደ አንድ ሰው ነበር፤ ወደ መቅ​ደ​ስም ከሚ​ገ​ቡት ምጽ​ዋት ይለ​ምን ዘንድ ሁል​ጊዜ እየ​ተ​ሸ​ከሙ መል​ካም በሚ​ል​ዋት በመ​ቅ​ደስ ደጃፍ ያስ​ቀ​ም​ጡት ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ዘፅዉስ እገሪሁ ወተወልደ ከማሁ እምከርሠ እሙ ወይጸውርዎ ኵሎ ዕለተ ወያነብርዎ በኆኅተ ምኵራብ እንተ ስማ ኦርያ ከመ ይሰአል ምጽዋተ እምኀበ እለ ይበውኡ ምኵራበ።,"Meanwhile, a man crippled since birth was being carried in. Every day, people would place him at the temple gate known as the Beautiful Gate so he could ask for money from those entering the temple." +ጴጥ​ሮ​ስ​ንና ዮሐ​ን​ስ​ንም ወደ መቅ​ደስ ሲገቡ አይቶ ምጽ​ዋት ይሰ​ጡት ዘንድ ለመ​ና​ቸው።,ወርእዮሙ ለጴጥሮስ ወለዮሐንስ ይበውኡ ምኵራበ ወሰአሎሙ የሀብዎ ምጽዋተ።,"When he saw Peter and John about to enter, he began to ask them for a gift." +ጴጥ​ሮ​ስም ከዮ​ሐ​ንስ ጋር ትኩር ብሎ ተመ​ለ​ከ​ተው፥ “ወደ እኛ ተመ​ል​ከት” አለው፤,ወተመይጥዎ ጴጥሮስ ወዮሐንስ ኀቤሁ ወይቤልዎ ተመየጥ መንገሌነ።,"Peter and John stared at him. Peter said, “Look at us!”" +ወደ እነ​ር​ሱም ተመ​ለ​ከተ፤ ምጽ​ዋት እን​ደ​ሚ​ሰ​ጡ​ትም ተስፋ አድ​ርጎ ነበር።,ወነጸረ ኀቤሆሙ ወተሰፈወ የሀብዎ ምጽዋተ።,"So the man gazed at them, expecting to receive something from them." +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “ወር​ቅና ብር የለ​ኝም፤ ያለ​ኝን ግን እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ፤ እነሆ፥ በና​ዝ​ሬቱ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ተነ​ሥ​ተህ ሂድ” አለው።,ወይቤሎ ጴጥሮስ ወርቅሰ ወብሩር አልብየ ወእምዘብየሰ እሁበከ ናሁ በስሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ናዝራዊ ተንሥእ ወሑር።,"Peter said, “I don’t have any money, but I will give you what I do have. In the name of Jesus Christ the Nazarene, rise up and walk!”" +በቀኝ እጁም ይዞ አስ​ነ​ሣው፤ ያን​ጊ​ዜም እግ​ሩና ቍር​ጭ​ም​ጭ​ምቱ ጸና።,ወአኀዞ በእዴሁ ዘየማን ወአንሥኦ ወተንሥአ ሶቤሃ ወጸንዐ እገሪሁ ወሐቌሁ።,Then he grasped the man’s right hand and raised him up. At once his feet and ankles became strong. +ዘሎም ቆመ፤ እየ​ሮ​ጠና እየ​ተ​ራ​መ​ደም ሄደ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም እያ​መ​ሰ​ገነ ከእ​ነ​ርሱ ጋር ወደ ቤተ መቅ​ደስ ገባ።,ወሖረ ምስሌሆሙ እንዘ ይሠግር ወቦአ ምኵራበ ወአእኰተ እግዚአብሔርሃ።,"Jumping up, he began to walk around. He entered the temple with them, walking, leaping, and praising God." +ሕዝ​ቡም ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እያ​መ​ሰ​ገነ ሲመ​ላ​ለስ አዩት።,ወርእይዎ ኵሎሙ ሕዝብ እንዘ የሐውር ወየአኵት እግዚአብሔርሃ።,All the people saw him walking and praising God. +እር​ሱም መል​ካም በም​ት​ባ​ለው በመ​ቅ​ደስ ደጃፍ ተቀ​ምጦ ምጽ​ዋት ይለ​ምን የነ​በ​ረው እንደ ሆነ ዐወ​ቁት፤ በእ​ር​ሱም ከሆ​ነው የተ​ነሣ መገ​ረ​ምና መደ​ነቅ ሞላ​ባ​ቸው።,ወአእመርዎ ከመ ውእቱ ዘይነብር በኆኅተ ምኵራብ እንተ ስማ ኦርያ ወይስእል ወደንገፁ ወአንከሩ በእንተ ተኣምር ዘኮነ ላዕሌሁ።,They recognized him as the same one who used to sit at the temple’s Beautiful Gate asking for money. They were filled with amazement and surprise at what had happened to him. +ጴጥ​ሮ​ስና ዮሐ​ን​ስም ይዘ​ውት ወደ መቅ​ደስ ሲገቡ ሕዝቡ ሁሉ ደን​ግ​ጠው ወደ ሰሎ​ሞን መመ​ላ​ለሻ ወደ እነ​ርሱ ሮጡ።የጴ​ጥ​ሮስ ንግ​ግር በቤተ መቅ​ደስ,ወእንዘ ይእኅዝዎ ጴጥሮስ ወዮሐንስ ይበውኡ ምኵራበ ሮጹ ኵሉ ሕዝብ ኀቤሆሙ ኀበ ሕዋረ ሰሎሞን ድንጉፃኒሆሙ።ዘከመ ተናገረ ጴጥሮስ ለሕዝብ,"While the healed man clung to Peter and John, all the people rushed toward them at Solomon’s Porch, completely amazed." +ጴጥ​ሮ​ስም ሕዝ​ቡን ባያ​ቸው ጊዜ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንት የእ​ስ​ራ​ኤል ሰዎች ሆይ፥ ይህን ለምን ታደ​ን​ቃ​ላ​ችሁ? እኛ​ንስ በኀ​ይ​ላ​ች​ንና በጽ​ድ​ቃ​ችን ይህን ሰው በእ​ግሩ እን​ዲ​ሄድ እን​ዳ​ደ​ረ​ግ​ነው አስ​መ​ስ​ላ​ችሁ ለምን ታዩ​ና​ላ​ችሁ?,ወሶበ ርእዮሙ ጴጥሮስ ለሕዝብ ይቤሎሙ አንትሙ ሰብአ እስራኤል ምንተኑ ታነክሩነ ወምንተኑ ትኔጽሩነ ከመ ዘበኀይልነ ገበርናሁ ወከመ ዘበሥልጣንነ ረሰይናሁ አው እምኀበ ነፍሳቲነኑ አሕየውናሁ ለዝንቱ ከመ ይሑር በእገሪሁ አልቦኬ።,"Seeing this, Peter addressed the people: “You Israelites, why are you amazed at this? Why are you staring at us as if we made him walk by our own power or piety?" +የአ​ብ​ር​ሃም አም​ላክ የይ​ስ​ሐቅ አም​ላክ፥ የያ​ዕ​ቆብ አም​ላክ፥ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ንም አም​ላክ፥ እና​ንተ አሳ​ል​ፋ​ችሁ የሰ​ጣ​ች​ሁ​ትን፥ እር​ሱም ሊተ​ወው ወዶ ሳለ በጲ​ላ​ጦስ ፊት የካ​ዳ​ች​ሁ​ትን ልጁን ኢየ​ሱ​ስን ገለ​ጠው።,አላ አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ ወአምላከ ያዕቆብ አምላከ አበዊነ ሰብሖ ለወልዱ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአንትሙ ዐለውክምዎ ወክሕድክምዎ በቅድመ ገጸ ጲላጦስ ፈቂዶ ውእቱ ያሕይዎ ለክሙ።,"The God of Abraham, Isaac, and Jacob—the God of our ancestors—has glorified his servant Jesus. This is the one you handed over and denied in Pilate’s presence, even though he had already decided to release him." +እና​ንተ ግን ቅዱ​ሱ​ንና ጻድ​ቁን ካዳ​ች​ሁት፤ ነፍሰ ገዳ​ዩን ሰውም እን​ዲ​ያ​ድ​ን​ላ​ችሁ ለመ​ና​ችሁ።,ወአንትሙሰ ክሕድክምዎ ለቅዱስ ወለጻድቅ ወሰአልክሙ ብእሴ ቀታሌ ነፍስ ያሕዩ ለክሙ።,"You rejected the holy and righteous one, and asked that a murderer be released to you instead." +የሕ​ይ​ወ​ትን ባለ​ቤት ግን ገደ​ላ​ች​ሁት፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከሙ​ታን ለይቶ አስ​ነ​ሣው፤ ለዚ​ህም እኛ ምስ​ክ​ሮቹ ነን።,ወለመልአከ ሕይወትሰ ቀተልክምዎ ወእግዚአብሔር አንሥኦ እሙታን ወንሕነ ኵልነ ሰማዕቱ።,"You killed the author of life, the very one whom God raised from the dead. We are witnesses of this." +ስሙን በማ​መን ይህን የም​ታ​ዩ​ት​ንና የም​ታ​ው​ቁ​ትን የእ​ርሱ ስም አጸ​ናው፤ እር​ሱ​ንም በማ​መን በፊ​ታ​ችሁ ይህን ሕይ​ወት ሰጠው።,ከመ በሃይማኖተ ስሙ ለዝ ዘትሬእዩ ወተአምሩ አጽንዖ ወበሃይማኖተ ዚኣሁ ወሀቦ ዘንተ ሕይወተ በቅድሜክሙ።,"His name itself has made this man strong. That is, because of faith in Jesus’ name, God has strengthened this man whom you see and know. The faith that comes through Jesus gave him complete health right before your eyes." +“አሁ​ንም ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ አለ​ቆ​ቻ​ችሁ እን​ዳ​ደ​ረጉ ይህን ባለ​ማ​ወቅ እን​ዳ​ደ​ረ​ጋ​ች​ሁት አው​ቃ​ለሁ።,ወይእዜኒ አኀውየ አአምር ከመ በኢያእምሮ ገበርክምዎ ለዝ ከመ ገብሩ መላእክቲክሙ።,"“Brothers and sisters, I know you acted in ignorance. So did your rulers." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ክር​ስ​ቶስ መከ​ራን እን​ዲ​ቀ​በል በነ​ቢ​ያት ሁሉ አፍ አስ​ቀ​ድሞ እንደ ተና​ገረ እን​ዲሁ ፈጸመ።,ወእግዚአብሔርሰ በከመ አቅደመ ነጊረ በአፈ ኵሎሙ ነቢያት ከመ ይትቀተል ክርስቶስ አብጽሐ ከማሁ።,But this is how God fulfilled what he foretold through all the prophets: that his Christ would suffer. +እን​ግ​ዲህ ኀጢ​አ​ታ​ችሁ ይሰ​ረ​ይ​ላ​ችሁ ዘንድ ንስሓ ግቡ፥ ተመ​ለ​ሱም።,ወይእዜኒ ነስሑ ወተጠመቁ ወይደመሰስ ለክሙ ኀጢአትክሙ ወይመጽእ ለክሙ መዋዕለ ሣህል እምቅድመ ገጹ ለእግዚአብሔር።,Change your hearts and lives! Turn back to God so that your sins may be wiped away. +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘን​ድም የይ​ቅ​ርታ ዘመን ይመ​ጣል። አስ​ቀ​ድሞ የመ​ረ​ጠ​ው​ንም ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ይል​ክ​ላ​ች​ኋል።,ወይፌንዎ ለክሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ዘአቅደመ ቀቢዐ።,"Then the Lord will provide a season of relief from the distress of this age and he will send Jesus, whom he handpicked to be your Christ." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከጥ​ንት ጀምሮ በቅ​ዱ​ሳን ነቢ​ያቱ አፍ እስከ ተና​ገ​ረው የመ​ደ​ራ​ጀት ዘመን ድረስ ሰማይ ይቀ​በ​ለው ዘንድ ይገ​ባል።,ዘኪያሁ ይሴፈዉ ሰማያት ወምድር እስከ አመ ያስተራትዕ ኵሎ በከመ ነበበ እግዚአብሔር በአፈ ነቢያቲሁ ቅዱሳን እለ እምዓለም።,"Jesus must remain in heaven until the restoration of all things, about which God spoke long ago through his holy prophets." +ሙሴም አባ​ቶ​ቻ​ች​ንን እን​ዲህ ብሎ​አ​ቸ​ዋል፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ችን ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስ​ነ​ሣ​ላ​ች​ኋል፤ የሚ​ነ​ግ​ራ​ች​ሁን ሁሉ ስሙት።,ሙሴሂ ይቤሎሙ ለአበዊነ «ነቢየ ያነሥእ ለክሙ እግዚአብሔር አምላክነ እምአኀዊክሙ ዘከማየ ወሎቱ ስምዕዎ ኵሎ ዘይቤለክሙ።,"Moses said, “The Lord your God will raise up from your own people a prophet like me. Listen to whatever he tells you.”" +ያን ነቢይ የማ​ት​ሰ​ማው ነፍ​ስም ሁሉ ከወ​ገ​ኖ​ችዋ ���ለ​ይታ ትጥፋ።,ወኵላ ነፍስ እንተ ኢትሰምዖ ለውእቱ ነቢይ ለትሠረው እምሕዝባ።»,“Whoever doesn’t listen to that prophet will be totally cut off from the people.” +ከሳ​ሙ​ኤል ጀምሮ ከእ​ር​ሱም በኋላ የተ​ነሡ ነቢ​ያት ሁሉ ስለ እነ​ዚህ ቀኖች ተና​ግ​ረ​ዋል፤ አስ​ተ​ም​ረ​ዋ​ልም።,ወኵሎሙ ነቢያት እለ እምአመ ሳሙኤል ነቢይ ወእለሂ እምድኅሬሁ ነገሩ ወአይድዑ በእንተ እላንቱ መዋዕል።,All the prophets who spoke—from Samuel forward—announced these days. +እና​ን​ተም የነ​ቢ​ያት ልጆች ናችሁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን በሠ​ራው ሥር​ዐ​ትም የተ​ወ​ለ​ዳ​ችሁ ናችሁ፤ ለአ​ብ​ር​ሃም፦ ‘በዘ​ርህ የም​ድር አሕ​ዛብ ሁሉ ይባ​ረ​ካሉ’ ብሎ​ታ​ልና።,ወአንትሙ ውሉዶሙ ለነቢያት ወውሉደ ሥርዐት ዘሠርዖ እግዚአብሔር ለአበዊነ እስመ ይቤሎ ለአብርሃም «በዘርዕከ ይትባረኩ ኵሎሙ አሕዛበ ምድር።»,"You are the heirs of the prophets and the covenant that God made with your ancestors when he told Abraham, “Through your descendants, all the families on earth will be blessed.”" +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አስ​ቀ​ድሞ ልጁን አስ​ነ​ሣ​ላ​ችሁ፤ ሁላ​ች​ሁም ከክ​ፋ​ታ​ችሁ እን​ድ​ት​መ​ለሱ ይባ​ር​ካ​ችሁ ዘንድ ላከው።”,ወለክሙ ቀደመ አንሥኦቶ እግዚአብሔር ለወልዱ ወፈነዎ ይባርክሙ ከመ ትነስሑ ኵልክሙ እምእከይክሙ።,"After God raised his servant, he sent him to you first—to bless you by enabling each of you to turn from your evil ways.”" +ሕዝ​ቡ​ንም ሲያ​ስ​ተ​ምሩ ሊቃነ ካህ​ና​ትና የቤተ መቅ​ደስ ሹም፥ ሰዱ​ቃ​ው​ያ​ንም መጡ።,ወእንዘ ይነግሮሙ ለሕዝብ መጽኡ ሊቃነ ካህናት ወመገብተ ምኵራብ ወሰዱቃውያን።,"While Peter and John were speaking to the people, the priests, the captain of the temple guard, and the Sadducees confronted them." +ሕዝ​ቡን ስለ አስ​ተ​ማ​ሩና በኢ​የ​ሱ​ስም የሙ​ታ​ንን ትን​ሣኤ ስለ ሰበኩ በእ​ነ​ርሱ ተና​ደዱ።,ወቀንኡ ላዕሌሆሙ እስመ ይሜህርዎሙ ለሕዝብ ወይነግርዎሙ በእንተ ኢየሱስ ከመ ሐይወ እምዉታን።,They were incensed that the apostles were teaching the people and announcing that the resurrection of the dead was happening because of Jesus. +እጃ​ቸ​ው​ንም ዘር​ግ​ተው ያዙ​አ​ቸው፤ ጊዜ​ዉም ፈጽሞ መሽቶ ነበ​ርና እስከ ማግ​ሥቱ ድረስ በወ​ኅኒ ቤት አገ​ቡ​አ​ቸው።,ወአኀዝዎሙ ወአውዐልዎሙ ሙዓለ እስከ ጌሠም እስመ ወድአ መስየ።,They seized Peter and John and put them in prison until the next day. +ቃሉ​ንም ሰም​ተው ያመኑ ብዙ ሰዎች ናቸው፤ ያመ​ኑት ወን​ዶች ቍጥ​ርም አም​ስት ሺህ ያህል ሆነ።,ወብዙኃን ሰብእ እለ ሰምዕዎ ለዝ ነገር ወአምኑ ወኮነ ኍልቆሙ ለዕደው እለ አምኑ መጠነ ኀምሳ ምእት።,"Many who heard the word became believers, and their number grew to about five thousand." +በማ​ግ​ሥ​ቱም አለ​ቆ​ቻ​ቸ​ውና ሽማ​ግ​ሎች፥ ጻፎ​ችም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ተሰ​በ​ሰቡ።,ወእምዝ በሳኒታ ተጋብኡ መላእክት ወረበናት ወጸሐፍት በኢየሩሳሌም።,"The next day the leaders, elders, and legal experts gathered in Jerusalem," +ሊቀ ካህ​ናቱ ሐና፥ ቀያ​ፋም፥ ዮሐ​ን​ስና እለ​እ​ስ​ክ​ን​ድ​ሮ​ስም፥ የሊቀ ካህ​ና​ቱም ወገን ሁሉ ከእ​ነ​ርሱ ጋር ነበሩ።,ወሐና ሊቀ ካህናት ወቀያፋ ወዮሐንስ ወእለ እስክንድሮስ ወኵሎሙ ዘመደ ካህናት።,"along with Annas the high priest, Caiaphas, John, Alexander, and others from the high priest’s family." +በአ​ደ​ባ​ባ​ይም አቆ​ሙና፥ “እና​ንተ ይህን በማን ስምና በማን ኀይል አደ​ረ​ጋ​ች​ሁት?” ብለው መረ​መ​ሩ​አ​ቸው።,ወአቀምዎሙ ማእከለ ዐውድ ወሐተትዎሙ ወይቤልዎሙ በኀይለ መኑ ወበስመ መኑ ገበርክሙ ዘንተ አንትሙ።በእንተ አውሥኦተ ጴጥሮስ,"They had Peter and John brought before them and asked, “By what power or in what name did you do this?”" +ያን​ጊ​ዜም በጴ​ጥ​ሮስ መን​ፈስ ቅዱስ ሞላ​��​ትና እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ የሕ​ዝብ አለ​ቆ​ችና ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ሆይ፥ ስሙ፤,ወመልአ መንፈስ ቅዱስ ሶቤሃ ላዕለ ጴጥሮስ ወይቤሎሙ ስምዑ መላእክተ ሕዝብ ወረበናት።,"Then Peter, inspired by the Holy Spirit, answered, “Leaders of the people and elders," +ዛሬ ለበ​ሽ​ተ​ኛው በተ​ደ​ረ​ገው ረድ​ኤት ምክ​ን​ያት በእ​ና​ንተ ዘንድ እኛ የሚ​ፈ​ረ​ድ​ብን ከሆነ እን​ግ​ዲያ ይህ ሰው በምን ዳነ?,ለእመሁ ንሕነ ንትኴነን ኀቤክሙ በእንተ ረድኤተ ሕሙም ዘኮነ ዮም በምንትኑ እንከ ሐይወ ዝንቱ።,"are we being examined today because something good was done for a sick person, a good deed that healed him?" +እን​ግ​ዲህ እና​ንተ ሁላ​ችሁ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ወገን ሁሉ፥ እና​ንተ በሰ​ቀ​ላ​ች​ሁት፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከሙ​ታን ለይቶ በአ​ስ​ነ​ሣው በና​ዝ​ሬቱ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ይህ ሰው እንደ ዳነና በፊ​ታ​ች​ሁም እንደ ቆመ በር​ግጥ ዕወቁ።,አእምሩ እንከ ጥዩቀ ኵልክሙ ወኵሉ ቤተ እስራኤል ከመ በስሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ናዝራዊ ዘአንትሙ ቀተልክምዎ ወእግዚአብሔር አንሥኦ እሙታን ወቦቱ ሐይወ ዝንቱ ወቆመ ቅድሜክሙ።,"If so, then you and all the people of Israel need to know that this man stands healthy before you because of the name of Jesus Christ the Nazarene—whom you crucified but whom God raised from the dead." +ይህ እና​ንተ ግን​በ​ኞች የና​ቃ​ች​ሁት ድን​ጋይ ነውና፤ እር​ሱም የማ​ዕ​ዘን ራስ ሆነ።,እስመ ውእቱ እብን ዘመነንክምዎ አንትሙ ነደቀት ወውእቱ ኮነ ውስተ ርእሰ ማእዘንት።,This Jesus is the stone you builders rejected; he has become the cornerstone! +መዳ​ንም በሌላ በማ​ንም የለም፤ ከሰ​ማይ በታች እን​ድ​ን​በት ዘንድ የሚ​ገ​ባን ለሰው የተ​ሰጠ ሌላ ስም ከቶ የለ​ምና።”,ወአልቦ ካልእ ሕይወት በዘየሐይዉ ወአልቦ ካልእ ስም በታሕተ ሰማይ ዘይትወሀብ ለዕጓለ እመሕያው።በእንተ ከሊአ ትምህርት,"Salvation can be found in no one else. Throughout the whole world, no other name has been given among humans through which we must be saved.”" +ጴጥ​ሮ​ስና ዮሐ​ን​ስም ግልጥ አድ​ር​ገው ሲና​ገሩ ባዩ​አ​ቸው ጊዜ፥ ያል​ተ​ማ​ሩና መጽ​ሐ​ፍን የማ​ያ​ውቁ ሰዎች እንደ ሆኑ ዐው​ቀው አደ​ነቁ፤ ሁል​ጊ​ዜም ከኢ​የ​ሱስ ጋር እንደ ነበሩ ዐወቁ።,ወሶበ ርእይዎሙ ለጴጥሮስ ወለዮሐንስ ከመ ገሃደ ይነግርዎሙ አእመርዎሙ ከመ ሰብእ የዋሃን እሙንቱ ወኢየአምሩ መጽሐፈ ወአንከርዎሙ እስመ የአምርዎሙ ዘልፈ ከመ ምስለ ኢየሱስ ሀለዉ።,"The council was caught by surprise by the confidence with which Peter and John spoke. After all, they understood that these apostles were uneducated and inexperienced. They also recognized that they had been followers of Jesus." +ያን የዳ​ነ​ውን ሰውም ከእ​ነ​ርሱ ጋር ቆሞ በአ​ዩት ጊዜ የሚ​ሉ​ትን አጡ።,ወይሬእይዎ ለዝኩሂ ብእሲ ዘሐይወ ይቀውም ምስሌሆሙ ወኀጥኡ ዘይብሉ ወዘይነብቡ።,"However, since the healed man was standing with Peter and John before their own eyes, they had no rebuttal." +ከሸ​ን​ጎ​ውም ጥቂት ፈቀቅ አደ​ረ​ጉ​አ​ቸ​ውና እርስ በር​ሳ​ቸው ተነ​ጋ​ገሩ።,ወአእተትዎሙ ሕቀ እምዐውድ ወተናገሩ በበይናቲሆሙ።,"After ordering them to wait outside, the council members began to confer with each other." +እን​ዲ​ህም አሉ፥ “እነ​ዚ​ህን ሰዎች ምን እና​ድ​ር​ጋ​ቸው? እነሆ፥ በእ​ነ​ርሱ የሚ​ደ​ረ​ገው ተአ​ምር በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በሚ​ኖ​ሩት ሁሉ ዘንድ ታወቀ፤ ግል​ጥም ሆነ፤ ልን​ሰ​ው​ረ​ውም አን​ች​ልም።,ወይቤሉ ምንተ ንሬስዮሙ ለእሉ ሰብእ ናሁ ተዐውቀ ትምህርቶሙ በኀበ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ኢየሩሳሌም ወገሃደ ኮነ ወኢንክል ከቢቶቶ።,“What should we do with these men? Everyone living in Jerusalem is aware of the sign performed through them. It’s obvious to everyone and we can’t deny it. +ነገር ግን በሕ​ዝቡ ዘንድ እጅግ እን​ዳ​ይ���ስ​ፋፋ ዳግ​መኛ በኢ​የ​ሱስ ስም ሰውን እን​ዳ​ያ​ስ​ተ​ምሩ አጠ​ን​ክ​ረን እን​ገ​ሥ​ጻ​ቸው።”,ዳእሙ ከመ ፈድፋደ ኢይብዛኅ በላዕለ ሕዝብ ንገሥጾሙ ከመ ዳግመ ኢይንግሩ በስሙ ለኢየሱስ ለሰብእ።,"To keep it from spreading further among the people, we need to warn them not to speak to anyone in this name.”" +ጠር​ተ​ውም፦“ በኢ​የ​ሱስ ስም ፈጽሞ አት​ና​ገሩ አታ​ስ​ተ​ም​ሩም” ብለው አዘ​ዙ​አ​ቸው።,ወጸውዕዎሙ ወይቤልዎሙ ግሙራ ኢትንግሩ ወኢትምሀሩ በስሙ ለኢየሱስ።በእንተ አውሥኦተ ሐዋርያት,"When they called Peter and John back, they demanded that they stop all speaking and teaching in the name of Jesus." +ጴጥ​ሮ​ስና ዮሐ​ን​ስም እን​ዲህ ብለው መለ​ሱ​ላ​ቸው፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያይ​ደለ እና​ን​ተን ልን​ሰማ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ይገ​ባ​ልን? እስኪ እና​ንተ ራሳ​ችሁ ፍረዱ።,ወተሰጥውዎሙ ጴጥሮስ ወዮሐንስ ወይቤልዎሙ ይረትዕኑ በቅድመ እግዚአብሔር ኪያክሙ ንስማዕ ወአኮ ለእግዚአብሔር ፍትሑ እስኩ ለሊክሙ።,"Peter and John responded, “It’s up to you to determine whether it’s right before God to obey you rather than God." +እኛስ ያየ​ነ​ው​ንና የሰ​ማ​ነ​ውን ከመ​ና​ገር ዝም እንል ዘንድ አን​ች​ልም።”,ንሕነሰኬ ኢንክል ከቢቶቶ ለዝንቱ ነገር።,"As for us, we can’t stop speaking about what we have seen and heard.”" +እነ​ር​ሱ​ንም የሚ​ቀ​ጡ​በት ምክ​ን​ያት ስለ አጡ​ባ​ቸው ገሥ​ጸው ለቀ​ቁ​አ​ቸው፤ ስለ ተደ​ረ​ገው ተአ​ምር ሕዝቡ ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያመ​ሰ​ግኑ ነበ​ርና።,ወእምዝ ገሠጽዎሙ ወኀደግዎሙ ሶበ ኀጥኡ በዘይኴንንዎሙ እስመ ኵሉ ሕዝብ የአኵቱ እግዚአብሔርሃ በእንተ ውእቱ ተኣምር ዘኮነ።,"They threatened them further, then released them. Because of public support for Peter and John, they couldn’t find a way to punish them. Everyone was praising God for what had happened," +ይህ የድ​ኅ​ነት ምል​ክት ለተ​ደ​ረ​ገ​ለት ለዚያ ሰው ከአ​ርባ ዓመት ይበ​ል​ጠው ነበ​ረና።,እስመ ፈድፈዶ እምአርብዓ ዓመት ለውእቱ ብእሲ ዘበላዕሌሁ ኮነ ዝ ተኣምረ ሕይወት።,because the man who had experienced this sign of healing was over +ተፈ​ት​ተ​ውም ወደ ሰዎ​ቻ​ቸው ሄዱ፤ ሊቃነ ካህ​ና​ትና ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችም ያሉ​አ​ቸ​ውን ሁሉ ነገ​ሩ​አ​ቸው።,ወተፈቲሖሙ ሖሩ ኀበ ሰብኦሙ ወነገርዎሙ ኵሎ ዘይቤልዎሙ ሊቃነ ካህናት ወረበናት።በእንተ አእኵቶቶሙ እግዚአብሔርሃ,"After their release, Peter and John returned to the brothers and sisters and reported everything the chief priests and elders had said." +ይህ​ንም በሰሙ ጊዜ በአ​ን​ድ​ነት ቃላ​ቸ​ውን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከፍ አድ​ር​ገው እን​ዲህ አሉ፥ “ሰማ​ይ​ንና ምድ​ርን፥ ባሕ​ር​ንም፥ በው​ስ​ጣ​ቸው ያለ​ው​ንም ሁሉ የፈ​ጠ​ርህ አንተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ፥,ወሰሚዖሙ ዘንተ አንሥኡ ቃሎሙ ኅቡረ ኀበ እግዚአብሔር ወይቤሉ አንተ እግዚአብሔር አምላክ ዘገበርከ ሰማየ ወምድረ ወባሕረ ወኵሎ ዘውስቴቶሙ።,"They listened, then lifted their voices in unison to God, “Master, you are the one who created the heaven, the earth, the sea, and everything in them." +አንተ ራስህ በአ​ባ​ታ​ችን በባ​ሪ​ያህ በዳ​ዊት አፍ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ እን​ዲህ ብለህ የተ​ና​ገ​ርህ፦ አሕ​ዛብ ለምን ተሰ​በ​ሰቡ? ሕዝ​ቡስ ለምን ከንቱ ነገ​ርን ተና​ገሩ?,ዘለሊከ ነበብከ በመንፈስ ቅዱስ በአፈ ዳዊት ገብርከ አቡነ ወትቤ «ለምንት አንገለጉ አሕዛብ ወሕዝብኒ ነበቡ ከንቶ።,"You are the one who spoke by the Holy Spirit through our ancestor David, your servant:“Why did the Gentiles rage”,“and the peoples plot in vain?”" +የም​ድር ነገ​ሥ​ታት ለምን ተነሡ? አለ​ቆ​ችስ ከእ​ነ​ርሱ ጋር አብ​ረው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርና በመ​ሲሑ ላይ ለምን ዶለቱ?,ወተንሥኡ ነገሥተ ምድር ወመላእ��ትኒ ተጋብኡ ምስሌሆሙ ኅቡረ ላዕለ እግዚአብሔር ወላዕለ መሲሑ።»,“The kings of the earth took their stand”“and the rulers gathered together as one”“against the Lord and against his Christ.” +በቀ​ባ​ኸው በቅ​ዱስ ልጅህ ላይ ሄሮ​ድ​ስና ጰን​ጤ​ና​ዊው ጲላ​ጦስ ከወ​ገ​ኖ​ቻ​ቸ​ውና ከእ​ስ​ራ​ኤል ሕዝብ ጋር በእ​ው​ነት በዚች ሀገር ላይ ዶለቱ።,አማን አንገለጉ በዛቲ ሀገር ላዕለ ቅዱስ ወልድከ ኢየሱስ ዘቀባዕካሁ ሄሮድስ ወጲላጦስ ጴንጤናዊ ምስለ ሕዘቢሆሙ ወሕዝበ እስራኤል።,"Indeed, both Herod and Pontius Pilate, with Gentiles and Israelites, did gather in this city against your holy servant Jesus, whom you anointed." +እጅ​ህና ምክ​ርህ እን​ዲ​ደ​ረግ የወ​ሰ​ኑ​ትን ይፈ​ጽሙ ዘንድ።,ከመ ይግበሩ በከመ ሥርዐተ እዴከ ወምክርከ ከመ ይኩን።,They did what your power and plan had already determined would happen. +አሁ​ንም አቤቱ፥ ትም​ክ​ህ​ታ​ቸ​ውን ተመ​ል​ከት፤ ቃል​ህ​ንም በግ​ልጥ ያስ​ተ​ምሩ ዘንድ ለባ​ሮ​ችህ ስጣ​ቸው።,ወይእዜኒ እግዚኦ ርኢ ትምክሕቶሙ ወሀቦሙ ለአግብርቲከ ገሃደ ይንግሩ ቃለከ።,"Now, Lord, take note of their threats and enable your servants to speak your word with complete confidence." +በቅ​ዱሱ ልጅ​ህም በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ሕሙ​ማ​ንን ትፈ​ውስ ዘንድ ተአ​ም​ራ​ት​ንና ድንቅ ሥራ​ንም ታደ​ርግ ዘንድ እጅ​ህን ዘርጋ።”,ወትስፋሕ እዴከ ወትግበር ትእምርተ ወመንክረ በስመ ወልድከ ኢየሱስ ክርስቶስ ንጹሕ።,"Stretch out your hand to bring healing and enable signs and wonders to be performed through the name of Jesus, your holy servant.”" +ሲጸ​ል​ዩም በአ​ን​ድ​ነት ተሰ​ብ​ስ​በው የነ​በ​ሩ​በት ቦታ ተና​ወጠ፤ በሁ​ሉም ላይ መን​ፈስ ቅዱስ መላ​ባ​ቸ​ውና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል በግ​ልጥ አስ​ተ​ማሩ።ስለ ምእ​መ​ናን አን​ድ​ነት,ወእንዘ ይጼልዩ አድለቅለቀ ውእቱ መካን ኀበ ሀለዉ ይነብሩ ኅቡረ ጉቡኣን ወመልአ መንፈስ ቅዱስ ዲበ ኵሎሙ ወነገሩ ቃለ እግዚአብሔር ገሃደ።በእንተ ማኅበር,"After they prayed, the place where they were gathered was shaken. They were all filled with the Holy Spirit and began speaking God’s word with confidence.Sharing among the believers" +ያመ​ኑ​ትም ሁሉ አንድ ልብና አን​ዲት ነፍስ ሆነው ይኖሩ ነበር፤ በው​ስ​ጣ​ቸ​ውም የሁሉ ገን​ዘብ በአ​ን​ድ​ነት ነበር እንጂ “ይህ የእኔ ገን​ዘብ ነው” የሚል አል​ነ​በ​ረም።,ወኵሎሙ እለ አምኑ በአሐዱ ልብ ወበአሐቲ ነፍስ ወአልቦ እምውስቴቶሙ ዘይብል ዝሰ ዚኣየ ንዋይ አላ ዘኵሎሙ ኅቡረ።,"The community of believers was one in heart and mind. None of them would say, “This is mine!” about any of their possessions, but held everything in common." +ሐዋ​ር​ያ​ትም የጌ​ታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ትን​ሣኤ በታ​ላቅ ኀይል ይመ​ሰ​ክሩ ነበር፤ በሕ​ዝ​ቡም ዘንድ ታላቅ ጸጋ ነበ​ራ​ቸው።,ወዐቢየ ኀይለ ይገብሩ ሐዋርያት ስምዐ ተንሥኦቱ ለእግዚእ ኢየሱስ ወዐቢይ ሞገስ ቦሙ በኀበ ኵሉ።,"The apostles continued to bear powerful witness to the resurrection of the Lord Jesus, and an abundance of grace was at work among them all." +ከእ​ነ​ር​ሱም አንድ ስንኳ ችግ​ረኛ አል​ነ​በ​ረም፤ ቤትና መሬት ያላ​ቸ​ውም ሁሉ እየ​ሸጡ ገን​ዘ​ቡን ያመጡ ነበር።,ወአልቦ እምውስቴቶሙ ጽኑስ ወኵሉ ዘቦ ቤት ወዐጸድ ይሠይጡ ወያመጽኡ ሤጦ።,"There were no needy persons among them. Those who owned properties or houses would sell them, bring the proceeds from the sales," +አም​ጥ​ተ​ውም በሐ​ዋ​ር​ያት እግር አጠ​ገብ ያኖ​ሩት ነበር፤ እነ​ር​ሱም ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ እንደ ፍላ​ጎቱ ይከ​ፍ​ሉት ነበር።,ወያነብሩ ታሕተ እገሪሆሙ ለሐዋርያት ወእሙንቱ ይከፍሉ ለጽኑሳን ለለአሐዱ በከመ መፍቅዱ።,and place them in the care and under the authority of the apostles. Then it was distributed to anyone who was in need. +በሐ​ዋ​ር​ያ​ትም ዘንድ ት��​ጓ​ሜዉ የመ​ጽ​ና​ናት ልጅ የሚ​ሆን በር​ና​ባስ የተ​ባለ የሌዊ ወገን ስሙን ዮሴፍ የሚ​ሉት አንድ የቆ​ጵ​ሮስ ሰው ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ዘስሙ ዮሴፍ ዘይብልዎ በርናባስ እምውስተ ሐዋርያት ወበትርጓሜሁ ይብልዎ ወልደ ፍሥሓ ሌዋዊ ዘምድረ ቆጵሮስ።,"Joseph, whom the apostles nicknamed Barnabas , was a Levite from Cyprus." +እር​ሻም ነበ​ረ​ውና ሽጦ ገን​ዘ​ቡን አም​ጥቶ በሐ​ዋ​ር​ያት እግር አጠ​ገብ አኖ​ረው።,ወቦ ገራህት ወሤጠ ወአምጽአ ሤጦ ወአንበረ ታሕተ እግረ ሐዋርያት።,"He owned a field, sold it, brought the money, and placed it in the care and under the authority of the apostles." +,,years old.The believers pray +ሐና​ንያ የተ​ባለ አንድ ሰው ነበረ፤ ሚስ​ቱም ሰጲራ ትባል ነበር፤ መሬ​ቱ​ንም ሸጠ።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ዘስሙ ሐናንያ ወስመ ብእሲቱ ሰጲራ ወሤጡ ዐጸዶሙ።,"However, a man named Ananias, along with his wife Sapphira, sold a piece of property." +ከሚ​ስ​ቱም ጋራ ተማ​ክሮ የዋ​ጋ​ዉን እኩ​ሌታ አስ​ቀረ፤ የዋ​ጋ​ው​ንም እኩ​ሌታ አም​ጥቶ በሐ​ዋ​ር​ያት እግር አጠ​ገብ አስ​ቀ​መጠ።,ወቀሠጡ መንፈቀ ሤጡ ተማኪሮሙ ምስለ ብእሲቱ ወአምጽኡ መንፈቀ ሤጡ ወአንበሩ ታሕተ እግረ ሐዋርያት።,"With his wife’s knowledge, he withheld some of the proceeds from the sale. He brought the rest and placed it in the care and under the authority of the apostles." +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “ሐና​ንያ ሆይ፥ መን​ፈስ ቅዱ​ስን ታታ​ል​ለው ዘንድ፥ የመ​ሬ​ት​ህ​ንም ዋጋ ከፍ​ለህ ታስ​ቀር ዘንድ ሰይ​ጣን በል​ብህ እን​ዴት አደረ?,ወይቤሎ ጴጥሮስ ኦ ሐናንያ እፎ መልአ ሰይጣን ውስተ ልብከ ከመ ተሐስዎ ለመንፈስ ቅዱስ ወትቅሥጥ እምሤጠ ዐጸድከ።,"Peter asked, “Ananias, how is it that Satan has influenced you to lie to the Holy Spirit by withholding some of the proceeds from the sale of your land?" +ጥን​ቱን ሳት​ሸ​ጠው ያንተ አል​ነ​በ​ረ​ምን? ከሸ​ጥ​ኸ​ውስ በኋላ በፈ​ቃ​ድህ አል​ነ​በ​ረ​ምን? ይህን ነገር በል​ብህ ለምን ዐሰ​ብህ? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እንጂ ሰውን አላ​ታ​ለ​ል​ህም” አለው።,አኮኑ ለከ ነበረ እምቅድመ ትሢጦ ወሶበሂ ሤጥኮ በፈቃድከ ለምንትኬ ኀለይከ በልብከ ትግበር ከመዝ ለእግዚአብሔርኬ ሐሰውኮ ወአኮ ለሰብእ።,"Wasn’t that property yours to keep? After you sold it, wasn’t the money yours to do with whatever you wanted? What made you think of such a thing? You haven’t lied to other people but to God!”" +ሐና​ን​ያም ይህን በሰማ ጊዜ ወድቆ ሞተ፤ ጽኑ ፍር​ሀ​ትም ሆነ፤ የሰ​ሙ​ትም ሁሉ ፈሩ።,ወሰሚዖ ዘንተ ነገረ ሐናንያ ተነጽሐ ወሞተ ወኮነ ዐቢይ ግርማ ወፈርሁ ኵሎሙ እለ ሰምዑ።,"When Ananias heard these words, he dropped dead. Everyone who heard this conversation was terrified." +ከእ​ነ​ር​ሱም ጐል​ማ​ሶች ተነ​ሥ​ተው ገነ​ዙት፤ ተሸ​ክ​መ​ውም ወስ​ደው ቀበ​ሩት።,ወተንሥኡ መሐዛት እምኔሆሙ ወጾርዎ፥ ወገነዝዎ ወአውፅእዎ ወቀበርዎ።,"Some young men stood up, wrapped up his body, carried him out, and buried him." +ይህም ከሆነ ከሦ​ስት ሰዓት በኋላ ሚስቱ መጣች፤ ባል​ዋም የሆ​ነ​ውን ሳታ​ውቅ ገባች።,ወእምዝ እምድኅረ ሠለስቱ ሰዓት መጽአት ብእሲቱ ወኢያእመረት ዘኮነ ምታ ወቦአት።,"About three hours later, his wife entered, but she didn’t know what had happened to her husband." +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “እስኪ ንገ​ሪኝ፥ መሬ​ታ​ች​ሁን የሸ​ጣ​ች​ሁት ይህን ለሚ​ያ​ህል ነውን?” አላት፤ እር​ስ​ዋም፥ “አዎን፥ እን​ዲሁ ነው” አለች።,ወይቤላ ጴጥሮስ ንግርኒ እስኩ በመጠነዝኑ ሤጥክሙ ዐጸደክሙ ወትቤ እወ ከማሁ።,"Peter asked her, “Tell me, did you and your husband receive this price for the field?”She responded, “Yes, that’s the amount.”" +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “እን​ግ​ዲህ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ፈስ ትፈ​ታ​ተ​ኑት ዘንድ እን​ዴት ተባ​በ​ራ​ችሁ? እነሆ፥ ባል​ሽን የቀ​በ​ሩት ሰዎች እግ​ሮች በበር ናቸው፤ አን​ቺ​ንም ይወ​ስ​ዱ​ሻል” አላት።,ወይቤላ ጴጥሮስ በእፎ እንከ ኀበርክሙ ታመክርዎ ለመንፈስ ቅዱስ ናሁኬ እገሪሆሙ ለእለ ቀበርዎ ለምትኪ ኀበ ኆኅት ወእሙንቱ ይወስዱኪ ኪያኪኒ።,"He replied, “How could you scheme with each other to challenge the Lord’s Spirit? Look! The feet of those who buried your husband are at the door. They will carry you out too.”" +ያን​ጊ​ዜም ከእ​ግሩ በታች ወድቃ ሞተች፤ ጐል​ማ​ሶ​ችም በገቡ ጊዜ በድ​ን​ዋን አገኙ፤ ወስ​ደ​ውም በባ​ልዋ አጠ​ገብ ቀበ​ሩ​አት።,ወተነጽሐት ሶቤሃ ታሕተ እገሪሁ ወሞተት ወቦኡ ወራዙት ወረከቡ በድና ወወሰድዋ ወቀበርዋ ኀበ ምታ።,"At that very moment, she dropped dead at his feet. When the young men entered and found her dead, they carried her out and buried her with her husband." +በአ​ብ​ያተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ና​ትና ይህ​ንም ነገር በሰ​ሙት ሁሉ ላይ ታላቅ ፍር​ሀት ሆነ።,ወኮነ ዐቢይ ግርማ ወፈርሁ ኵሎሙ አብያተ ክርስቲያናት ወእለ ሰምዕዎ ለዝ ነገር።,Trepidation and dread seized the whole church and all who heard what had happened.Responses to the church +በሐ​ዋ​ር​ያት እጅም በሕ​ዝቡ ዘንድ ተአ​ም​ራ​ትና ድንቅ ሥራ​ዎች ይሠሩ ነበር፤ በቤተ መቅ​ደ​ስም በሰ​ሎ​ሞን መመ​ላ​ለሻ በአ​ን​ድ​ነት ነበሩ።,ወበእደዊሆሙ ለሐዋርያት ይትገበር ተኣምር ወመንክር ብዙኅ በውስተ ሕዝብ ወሀለዉ ኅቡረ በቤተ መቅደስ ውስተ ሕዋረ ሰሎሞን።,The apostles performed many signs and wonders among the people. They would come together regularly at Solomon’s Porch. +ሕዝ​ቡም እጅግ ያከ​ብ​ሩ​አ​ቸው ነበረ። ከሌ​ሎ​ችም ይቀ​ር​ባ​ቸው ዘንድ አንድ ስን​ኳን የሚ​ደ​ፍር አል​ነ​በ​ረም።,ወእምዝ እንከ አልቦ ዘተኀበለ ይስሐጦሙ ዳእሙ አክበርዎሙ ሕዝብ ወአዕበይዎሙ።,"No one from outside the church dared to join them, even though the people spoke highly of them." +በጌ​ታ​ች​ንም የሚ​ያ​ምኑ ብዙ​ዎች ይጨ​መሩ ነበር፤ ወን​ዶ​ችና ሴቶ​ችም ብዙ​ዎች ነበሩ።ድው​ያ​ንን ስለ መፈ​ወ​ሳ​ቸው,ወብዙኃን ይትዌሰኩ እለ የአምኑ በእግዚእነ ወብዙኃን ዕደው ወአንስት።በእንተ ፈውሶ ድዉያን,"Indeed, more and more believers in the Lord, large numbers of both men and women, were added to the church." +ጴጥ​ሮ​ስም አልፎ ሲሄድ ጥላው ያር​ፍ​ባ​ቸው ዘንድ ድው​ዮ​ችን በአ​ል​ጋና በቃ​ሬዛ እያ​መጡ በአ​ደ​ባ​ባይ ያስ​ቀ​ም​ጡ​አ​ቸው ነበር፤,ወያመጽኡ ድውያነ በዐራታት ወያነብርዎሙ ኀበ ዐውድ ከመ ይብጽሖሙ ጽላሎቱ ለጴጥሮስ ሶበ የኀልፍ ወይትፌውሱ እምደዌሆሙ።,"As a result, they would even bring the sick out into the main streets and lay them on cots and mats so that at least Peter’s shadow could fall on some of them as he passed by." +ደግ​ሞም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ዙሪያ ከአሉ ከተ​ሞች ብዙ​ዎች ይመጡ ነበር፤ የታ​መ​ሙ​ት​ንና ክፉ​ዎች አጋ​ን​ንት የያ​ዙ​አ​ቸ​ው​ንም ያመጡ ነበር፥ ሁሉም ይፈ​ወሱ ነበር።ሊቃነ ካህ​ና​ትና ሰዱ​ቃ​ው​ያን ሐዋ​ር​ያ​ትን እንደ አሳ​ደ​ዱ​አ​ቸው,ወይመጽኡ ብዙኃን እምአህጉረ አድያም ዘኢየሩሳሌም ወያመጽኡ ድዉያነ ወእለ አጋንንት እኩያን ወየሐይዉ ኵሎሙ።በእንተ ቅንአተ ሊቃነ ካህናት,"Even large numbers of persons from towns around Jerusalem would gather, bringing the sick and those harassed by unclean spirits. Everyone was healed.The Jerusalem Council harasses the apostles" +ሊቀ ካህ​ና​ቱና አብ​ረ​ውት የነ​በ​ሩት የሰ​ዱ​ቃ​ው​ያን ወገ​ኖ​ችም ቀን​ተው በእ​ነ​ርሱ ላይ ተነሡ።,ወተንሥኡ ሊቀ ካህናት ወእለ ምስሌሁ ወሕዝበ ሰዱቃውያን ወቀንኡ ዲቤሆሙ።,"The high priest, together with his allies, the Sadducees, was overcome with jealousy." +እጃ​ቸ​ው​ንም በሐ​ዋ​ር​ያት ላይ አነሡ፤ ያዙ​አ​ቸ​ውም፤ በሕ​ዝቡ ወኅኒ ቤትም አስ​ገ​ቧ​ቸው።,ወአኀዝዎሙ ለሐዋርያት ወአውዓልዎሙ ሙዓለ ውስተ ቤተ ሞቅሕ።,They seized the apostles and made a public show of putting them in prison. +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ ግን በሌ​ሊት የወ​ኅኒ ቤቱን ደጃፍ ከፍቶ አወ​ጣ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው።,ወመልአከ እግዚአብሔር አርኀወ አናቅጸ ቤተ ሞቅሕ በሌሊት ወአውፅኦሙ ወይቤሎሙ።,"An angel from the Lord opened the prison doors during the night and led them out. The angel told them," +“ሂዱ፤ ወደ ቤተ መቅ​ደ​ስም ግቡና ለሕ​ዝብ ይህን የሕ​ይ​ወት ቃል አስ​ተ​ም​ሩ​አ​ቸው።”,ሑሩ ባኡ ምኵራበ ወመሀርዎሙ ለሕዝብ ዘንተ ነገረ ሕይወት።,"“Go, take your place in the temple, and tell the people everything about this new life.”" +ይህ​ንም በሰሙ ጊዜ ጥዋት ገስ​ግ​ሠው ወደ ቤተ መቅ​ደስ ገቡና አስ​ተ​ማሩ፤ ሊቀ ካህ​ና​ቱና ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩት ግን ጉባ​ኤ​ው​ንና ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ቤት ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችን ሁሉ ሰበ​ሰቡ፤ ሐዋ​ር​ያ​ት​ንም ያመ​ጡ​አ​ቸው ዘንድ ወደ ወኅኒ ቤት ላኩ።,ወሰሚዖሙ ዘንተ ጌሡ ነግሀ በጽባሕ ወቦኡ ምኵራበ ወመሀሩ ወሊቃነ ካህናትሰ ወእለ ምስሌሆሙ አስተጋብኡ ዐውዶሙ ወኵሎ ሊቃነ ቤተ እስራኤል ወለአኩ ቤተ ሞቅሕ ያምጽእዎሙ ለሐዋርያት።,"Early in the morning, they went into the temple as they had been told and began to teach.When the high priest and his colleagues gathered, they convened the Jerusalem Council, that is, the full assembly of Israel’s elders. They sent word to the prison to have the apostles brought before them." +አሽ​ከ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም መጥ​ተው በወ​ኅኒ ቤት አጡ​አ​ቸ​ውና ተመ​ል​ሰው ነገ​ሩ​አ​ቸው።,ወበጽሑ ወዓልያኒሆሙ ወኀጥእዎሙ ወተሠወጡ ወነገርዎሙ።,"However, the guards didn’t find them in the prison. They returned and reported," +“ወኅኒ ቤቱ​ንም ዙሪ​ያ​ውን ተዘ​ግቶ በቍ​ል​ፍም ተቈ​ልፎ አገ​ኘ​ነው፤ ወታ​ደ​ሮ​ቹም በሩን ይጠ​ብቁ ነበር፤ ነገር ግን ከፍ​ተን በገ​ባን ጊዜ በው​ስጥ ያገ​ኘ​ነው የለም” አሉ​አ​ቸው።,ወይቤልዎሙ ረከብነ ቤተ ሞቅሕ ንሡገ ወቅቱረ ወዝጉሐ እንተ ኵለሄ ወሠገራት የዐቅቡ አናቅጺሁ ወአርኂወነ አልቦ ዘረከብነ በውስጥ።,"“We found the prison locked and well-secured, with guards standing at the doors, but when we opened the doors we found no one inside!”" +ሊቃነ ካህ​ና​ትና የቤተ መቅ​ደሱ ሹምም ይህን ነገር በሰሙ ጊዜ፥ የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን አጥ​ተው፥ “እንጃ ይህ ምን ይሆን?” አሉ።,ወሰሚዖሙ ዘንተ ነገረ ሊቃነ ካህናት ወመገብተ ምኵራብ ኀጥኡ ዘይገብሩ ወይቤሉ ምንትኑ እንጋ ዝ ነገር።,"When they received this news, the captain of the temple guard and the chief priests were baffled and wondered what might be happening." +አንድ ሰውም መጥቶ፥ “ያሰ​ራ​ች​ኋ​ቸው እነ​ዚያ ሰዎች እነሆ፥ በቤተ መቅ​ደስ ውስጥ ናቸው፤ ቆመ​ውም ሕዝ​ቡን ያስ​ተ​ም​ራሉ” ብሎ ነገ​ራ​ቸው።,ወመጽአ አሐዱ ወይቤሎሙ ነዮሙ እሙንቱ እደው እለ ሞቃሕክምዎሙ ውስተ ምኵራብ ይቀውሙ ወይሜህሩ ለሕዝብ።,"Just then, someone arrived and announced, “Look! The people you put in prison are standing in the temple and teaching the people!”" +ከዚ​ህም በኋላ የቤተ መቅ​ደሱ ሹም ከሎ​ሌ​ዎቹ ጋር ሔዶ አባ​ብሎ አመ​ጣ​ቸው፤ በግ​ድም አይ​ደ​ለም፤ በድ​ን​ጋይ እን​ዳ​ይ​ደ​በ​ድ​ቧ​ቸው ሕዝ​ቡን ይፈሩ ነበ​ርና።,ወእምዝ ሖረ መጋቤ ምኵራብ ምስለ ወዓሊሁ ያምጽእዎሙ እንዘ ይዬውህዎሙ እስመ ይፈርህዎሙ ለሕዝብ ኢይውግርዎሙ።,Then the captain left with his guards and brought the apostles back. They didn’t use force because they were afraid the people would stone them. +አም​ጥ​ተ​ውም በሸ​ንጎ መካ​ከል አቆ​ሙ​አ​ቸው፤ ሊቀ ካህ​ና​ቱም መረ​መ​ራ​ቸው፤,ወአምጽእዎሙ ወአቀምዎሙ ማእከለ ዐውድ ወሐተትዎሙ ሊቃነ ካህናት።,The apostles were brought before the council where the high priest confronted them: +“በኢ​የ​ሱስ ስም ለማ​ንም እን​ዳ​ታ​ስ​ተ​ምሩ ከል​ክ​ለ​ና​ችሁ አል​ነ​በ​ረ​ምን? እነሆ፥ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን በት​ም​ህ​ር​ታ​ችሁ ሞላ​ች​ኋት፤ የዚ​ያ​ንም ሰው ደም በእኛ ላይ ታመ​ጡ​ብን ዘንድ ትሻ​ላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው።,ወይቤልዎሙ አኮኑ ከላእናክሙ ከመ ኢትምሀሩ በስሙ ለኢየሱስ ወኢለመኑሂ ወናሁ መላእክምዋ ትምህርተክሙ ለኢየሩሳሌም ወትፈቅዱኑ ታግብኡ ላዕሌነ ደሞ ለዝ ብእሲ።,"“In no uncertain terms, we demanded that you not teach in this name. And look at you! You have filled Jerusalem with your teaching. And you are determined to hold us responsible for this man’s death.”" +ጴጥ​ሮ​ስና ሐዋ​ር​ያ​ትም መል​ሰው እን​ዲህ አሉ​አ​ቸው፥ “ለሰው ከመ​ታ​ዘዝ ይልቅ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መታ​ዘዝ ይገ​ባል።,ወተሰጥዎሙ ጴጥሮስ ምስለ ሐዋርያት ወይቤሎሙ ይኄይሰነ ናደሉ ለእግዚአብሔር እምነ አድልዎ ለሰብእ።,"Peter and the apostles replied, “We must obey God rather than humans!" +የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን አም​ላክ፥ እና​ንተ ክዳ​ችሁ በዕ​ን​ጨት ላይ ሰቅ​ላ​ችሁ የገ​ደ​ላ​ች​ሁ​ትን ኢየ​ሱ​ስን አስ​ነ​ሣው።,አምላከ አበዊነ አንሥኦ ለኢየሱስ ዘአንትሙ ዐለውክምዎ ወሰቀልክምዎ ዲበ ዕፅ ወቀተልክምዎ።,The God of our ancestors raised Jesus from the dead—whom you killed by hanging him on a tree. +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እር​ሱን ለእ​ስ​ራ​ኤል ንስ​ሓን፥ የኀ​ጢ​አ​ት​ንም ስር​የት ይሰጥ ዘንድ ራስም አዳ​ኝም አደ​ረ​ገው፤ በቀ​ኙም አስ​ቀ​መ​ጠው።,ኪያሁ ረሰዮ እግዚአብሔር መልአከ ሕይወት ወአልዐሎ በየማኑ ወወሀቦሙ ለእስራኤል ንስሓ ከመ ይትኀደግ ሎሙ ኀጢአቶሙ።,God has exalted Jesus to his right side as leader and savior so that he could enable Israel to change its heart and life and to find forgiveness for sins. +እኛም ለዚህ ነገር ምስ​ክ​ሮቹ ነን፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሚ​ታ​ዘ​ዙት የሰ​ጣ​ቸው መን​ፈስ ቅዱ​ስም ምስ​ክር ነው።”,ወንሕነ ሰማዕቱ ለዝንቱ ነገር ወመንፈስ ቅዱስ ዘወሀቦሙ እግዚአብሔር ለእለ የአምኑ ቦቱ።,"We are witnesses of such things, as is the Holy Spirit, whom God has given to those who obey him.”" +ይህ​ንም በሰሙ ጊዜ ተበ​ሳጩ፤ ጥር​ሳ​ቸ​ው​ንም አፋጩ፤ ሊገ​ድ​ሉ​አ​ቸ​ውም ወደዱ።ስለ ገማ​ል​ያል ምክር,ወሰሚዖሙ ዘንተ ተምዕዑ ወሐቀዩ ስነኒሆሙ ወፈቀዱ ይቅትልዎሙ።በእንተ ምክረ ገማልያል,"When the council members heard this, they became furious and wanted to kill the apostles." +በሸ​ን​ጎ​ዉም በሕ​ዝቡ ሁሉ ዘንድ የከ​በረ የኦ​ሪት መም​ህር ስሙን ገማ​ል​ያል የሚ​ሉት አንድ ፈሪ​ሳዊ ተነሣ፤ ሐዋ​ር​ያ​ት​ንም ከጉ​ባ​ኤዉ ጥቂት ፈቀቅ እን​ዲ​ያ​ደ​ር​ጉ​አ​ቸው አዘዘ።,ወተንሥአ አሐዱ እምውስተ ዐውድ እምሕዝበ ፈሪሳውያን ዘስሙ ገማልያል መምህረ ኦሪት ወክቡር ውእቱ በኀበ ኵሉ ሕዝብ ወአዘዘ ያእትትዎሙ ለሐዋርያት ሕቀ እምውስተ ዐውድ።,"One council member, a Pharisee and teacher of the Law named Gamaliel, well-respected by all the people, stood up and ordered that the men be taken outside for a few moments." +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ የእ​ስ​ራ​ኤል ሰዎች ሆይ፥ በእ​ነ​ዚህ ሰዎች በም​ታ​ደ​ር​ጉት ነገር ለራ​ሳ​ችሁ ተጠ​ን​ቀቁ።,ወይቤሎሙ አንትሙ ሰብአ እስራኤል አድኅኑ ርእሰክሙ ወዑቁ በእንተ እሉ ሰብእ ዘከመ ትገብሩ።,"He said, “Fellow Israelites, consider carefully what you intend to do to these people." +ቀድ​ሞም ከዚህ ዘመን በፊት ቴዎ​ዳስ ተነ​ሥቶ ራሱን ከፍ ከፍ አደ​ረገ፤ አራት መቶ ሰዎ​ችም ተከ​ተ​ሉት፤ ነገር ግን እር​ሱም ጠፋ፤ የተ​ከ​ተ​ሉ​ትም ሁሉ ተበ​ታ​ተኑ፤ እንደ ኢም​ን​ትም ሆኑ።,ቀዲሙኒ እምቅድመዝ መዋዕል ተንሥአ ቴዎዳስ ዘግብጽ ወአዕበየ ርእሶ ወተለውዎ አርባዕቱ ምእት ሰብእ ወጠፍአ ውእቱኒ ወኵሎሙ እለ አምኑ ቦቱ ተዘርዉ ወኮኑ ከመ ዘኢተፈጥሩ።,"Some time ago, Theudas appeared, claiming to be somebody, and some four hundred men joined him. After he was killed, all of his followers scattered, and nothing came of that." +ከእ​ር​ሱም በኋላ ሰዎች ለግ​ብር በተ​ቈ​ጠ​ሩ​በት ወራት ገሊ​ላ​ዊው ይሁዳ ተነሣ፤ ብዙ ሕዝ​ብም ተከ​ተ​ሉት፤ እር​ሱም ሞተ፤ የተ​ከ​ተ​ሉ​ትም ሁሉ ተበ​ታ​ተኑ።,ወእምድኅሬሁ ተንሥአ ይሁዳ ዘገሊላ በመዋዕል ዘተጽሕፉ ሰብእ በእንተ ጸባሕት ወተለውዎ ብዙኃን ሕዝብ ወሞተ ውእቱሂ ወእለ ተለውዎሂ ተዘርዉ ኵሎሙ።,"Afterward, at the time of the census, Judas the Galilean appeared and got some people to follow him in a revolt. He was killed too, and all his followers scattered far and wide." +አሁ​ንም እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ ከእ​ነ​ዚህ ሰዎች ራቁ፤ ተዉ​አ​ቸ​ውም፤ ይህ ምክ​ራ​ቸው፥ ይህም ሥራ​ቸው ከሰው የተ​ገኘ ከሆነ ያል​ፋል ይጠ​ፋ​ልም።,ወይእዜኒ እብለክሙ ኅድግዎሙ ለእሉ ሰብእ ወኢትስሐጥዎሙ ለእመሁ ዘእምኀበ ሰብእ ዝ ምክሮሙ ወዝ ግብሮሙ የኀልፍ ወይሰዐር።,"Here’s my recommendation in this case: Distance yourselves from these men. Let them go! If their plan or activity is of human origin, it will end in ruin." +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የመጣ ከሆነ ግን ልታ​ፈ​ር​ሱት አት​ች​ሉም፤ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ጋር እን​ደ​ሚ​ጣላ አት​ሁኑ።”,ወለእመ እምኀበ እግዚአብሔር ኮነ ኢትክሉ አኅድጎቶሙ ወከመ ዘምስለ እግዚአብሔር ይትበአስ ኢትኩኑ።,"If it originates with God, you won’t be able to stop them. Instead, you would actually find yourselves fighting God!” The council was convinced by his reasoning." +እሺም አሰ​ኛ​ቸው፤ ሐዋ​ር​ያ​ት​ንም ጠር​ተው ገረ​ፉ​አ​ቸው፤ እን​ግ​ዲህ ወዲ​ህም በኢ​የ​ሱስ ስም እን​ዳ​ያ​ስ​ተ​ምሩ ገሥ​ጸው ተዉ​አ​ቸው።,ወኦሆ አበሎሙ ወጸውዕዎሙ ለሐዋርያት ወቀሠፍዎሙ ወገሠጽዎሙ ኢይንግሩ እንከ በስሙ ለኢየሱስ ወኀደግዎሙ።,"After calling the apostles back, they had them beaten. They ordered them not to speak in the name of Jesus, then let them go." +እነ​ር​ሱም ከሸ​ን​ጎው ፊት ደስ እያ​ላ​ቸው ወጡ፤ ስለ ስሙ መከራ ይቀ​በሉ ዘንድ መን​ፈስ ቅዱስ አድ​ሎ​አ​ቸ​ዋ​ልና።,ወወፅኡ እምዐውድ እንዘ ይትፌሥሑ እስመ ከፈሎሙ መንፈስ ቅዱስ ከመ ያኅሥርዎሙ በእንተ ስሙ።,The apostles left the council rejoicing because they had been regarded as worthy to suffer disgrace for the sake of the name. +ሁል​ጊ​ዜም በቤተ መቅ​ደ​ስና በቤት ስለ ጌታ​ችን ስለ ኢየ​ሱስ እርሱ ክር​ስ​ቶስ እንደ ሆነ ማስ​ተ​ማ​ር​ንና መስ​በ​ክን አል​ተ​ዉም።,ወኵሎ አሚረ ይፀመዱ ትምህርተ በቤተ መቅደስ ወውስተ ቤትኒ ኢኀደጉ ነጊረ በእንተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"Every day they continued to teach and proclaim the good news that Jesus is the Christ, both in the temple and in houses." +በዚ​ያም ወራት ደቀ መዛ​ሙ​ርት በበዙ ጊዜ ከግ​ሪክ የመጡ ደቀ መዛ​ሙ​ርት በአ​ይ​ሁድ ምእ​መ​ናን ላይ አን​ጐ​ራ​ጐ​ሩ​ባ​ቸው፤ የዕ​ለት የዕ​ለ​ቱን ምግብ ሲያ​ካ​ፍሉ ባል​ቴ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ቸል ይሉ​ባ​ቸው ነበ​ርና።,ወውእተ አሚረ በዝኁ ሕዝብ ወግዕዝዎሙ እለ እምአረሚ አርድእት ለአይሁድ እስመ ይሬእይዎን ለመበለታቲሆን እንዘ ኢይፀመዳ ኵሎ አሚረ ወያሰትታ ተልእኮቶን።,"About that time, while the number of disciples continued to increase, a complaint arose. Greek-speaking disciples accused the Aramaic-speaking disciples because their widows were being overlooked in the daily food service." +ዐሥራ ሁለ​ቱም ሐዋ​ር​ያት ሕዝ​ቡን ሁሉ ጠር​ተው እን​ዲህ አሉ​አ​ቸው፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ትተን ማዕ​ድን እና​ገ​ለ​ግል ዘንድ የሚ​ገባ አይ​ደ​ለም።,ወጸውዕዎሙ ዐሠርቱ ወክልኤቱ ለኵሉ ሕዝብ ወይቤልዎሙ ኢይደልወነ ከመ ንኅድግ ቃለ እግዚአብሔር ወንፀመድ ማእዳተ።,"The Twelve called a meeting of all the disciples and said, “It isn’t right for us to set aside proclamation of God’s word in order to serve tables." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ከእ​ና​ንተ ወገን በመ​ል​ካም የተ​መ​ሰ​ከ​ረ​ላ​ቸ​ውን መን​ፈስ ቅዱ​ስና ጥበብ የሞ​ላ​ባ​ቸ​ውን ሰባት ሰዎ​ችን ምረጡ፤ ለዚህ ሥራም እን​ሾ​ማ​ቸ​ዋ​ለን።,ኅረዩ እምውስቴትክሙ ሰብዐተ ዕደወ እለ ምሉኣን መንፈሰ ቅዱሰ ወጥበበ እለ ንሠይም ዲበ ዝ ግብር።,"Brothers and sisters, carefully choose seven well-respected men from among you. They must be well-respected and endowed by the Spirit with exceptional wisdom. We will put them in charge of this concern." +እኛ ግን ለጸ​ሎ​ትና ቃሉን ለማ​ስ​ተ​ማር እን​ተ​ጋ​ለን።”,ወንሕነሰ ንፀመድ ጸሎተ ወመልእክተ ቃሉ ወኀብሩ ኵሎሙ ሕዝብ።,"As for us, we will devote ourselves to prayer and the service of proclaiming the word.”" +ይህም ነገር በእ​ነ​ርሱ ዘንድ የተ​ወ​ደደ ሆነ፤ ሃይ​ማ​ኖቱ የቀ​ናና መን​ፈስ ቅዱስ ያደ​ረ​በ​ትን ሰው እስ​ጢ​ፋ​ኖ​ስን፥ ፊል​ጶ​ስን፥ ጵሮ​ኮ​ሮ​ስን፥ ኒቃ​ሮ​ናን፥ ጢሞ​ናን፥ ጰር​ሜ​ናን፥ ወደ ይሁ​ዲ​ነት የተ​መ​ለ​ሰ​ውን የአ​ን​ጾ​ኪ​ያ​ውን ኒቆ​ላ​ዎ​ስ​ንም መረጡ።,ወሠናየ ኮነ ዝ ነገር በኀቤሆሙ ወኀረዩ እስጢፋኖስሃ ብእሴ ዘምሉእ ሃይማኖተ ወመንፈሰ ቅዱሰ ወፊልጶስ ወጰርኮሮን ወኒቃሮና ወጢሞና ወጳርሜና ወኒቃላዎስ ፈላሴ ዘሀገረ አንጾኪያ።,"This proposal pleased the entire community. They selected Stephen, a man endowed by the Holy Spirit with exceptional faith, Philip, Prochorus, Nicanor, Timon, Parmenas, and Nicolaus from Antioch, a convert to Judaism." +በሐ​ዋ​ር​ያ​ትም ፊት አቆ​ሙ​አ​ቸው፤ ጸል​የ​ውም እጃ​ቸ​ውን በራ​ሳ​ቸው ላይ ጫኑ።,ወአቀምዎሙ ቅድመ ሐዋርያት ወጸለዩ ወወደዩ እደዊሆሙ ላዕሌሆሙ።,"The community presented these seven to the apostles, who prayed and laid their hands on them." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል ከፍ ከፍ አለ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ምእ​መ​ናን እጅግ በዙ፤ ከካ​ህ​ና​ትም መካ​ከል ያመኑ ብዙ​ዎች ነበሩ።አይ​ሁድ እስ​ጢ​ፋ​ኖ​ስን እንደ ተቃ​ወ​ሙት,ወዐብየ ቃለ እግዚአብሔር ወበዝኁ ሕዝብ በኢየሩሳሌም ፈድፋደ ወብዙኃን እምውስተ ካህናት እለ አምኑ።ዘከመ ተቃወምዎ አይሁድ ለእስጢፋኖስ,God’s word continued to grow. The number of disciples in Jerusalem increased significantly. Even a large group of priests embraced the faith.Arrest and murder of Stephen +እስ​ጢ​ፋ​ኖ​ስም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋና ኀይል የመ​ላ​በት ሰው ነበር፤ በሕ​ዝ​ቡም መካ​ከል ታላ​ላቅ ተአ​ም​ራ​ት​ንና ድንቅ ሥራን ይሠራ ነበር።,ወእስጢፋኖስሰ ምሉአ ጸጋ እግዚአብሔር ወኀይል ወይገብር ዐቢየ ተኣምረ ወመንክረ በውስተ ሕዝብ።,"Stephen, who stood out among the believers for the way God’s grace was at work in his life and for his exceptional endowment with divine power, was doing great wonders and signs among the people." +የነጻ ወጭ​ዎች ከም​ት​ባ​ለው ምኵ​ራ​ብም ከቀ​ሬ​ናና ከእ​ስ​ክ​ን​ድ​ርያ፥ ከቂ​ል​ቅ​ያና ከእ​ስያ የሆኑ ሰዎ​ችም ተነ​ሥ​ተው እስ​ጢ​ፋ​ኖ​ስን ይከ​ራ​ከ​ሩት ነበር።,ወቦ እለ ተንሥኡ እምኵራብ እንተ ስማ ሊቤርጢኖን ወቀርኔዎን ወእለክስንድሬዎን ወእለሂ እምቂልቅያ ወእስያ ወተኃሠሥዎ ለእስጢፋኖስ።,"Opposition arose from some who belonged to the so-called Synagogue of Former Slaves. Members from Cyrene, Alexandria, Cilicia, and Asia entered into debate with Stephen." +ነገር ግን ይቃ​ወ​ሙት ዘንድ አል​ቻ​ሉም፤ በጥ​በ​ብና በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ይከ​ራ​ከ​ራ​ቸው ነበ​ርና።,ወስእኑ ታቃውሞቶ እስመ በጥበብ ወበመንፈስ ይትናገሮሙ።,"However, they couldn’t resist the wisdom the Spirit gave him as he spoke." +ከዚ​ህም በኋላ “ይህን ሰው በሙ​ሴና በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላይ የስ​ድ​ብን ቃል ሲና​ገር ሰም​ተ​ነ​ዋል” የሚሉ የሐ​ሰት ምስ​ክ​ሮ​ችን አስ​ነ​ሡ​በት፤,ወእምዝ አቅጸሩ ሎቱ ዕደወ ሰማዕተ ሐሰት ወመሀርዎሙ ከመ ይበሉ ሰማዕናሁ ለዝ ብእሲ እንዘ ይነብብ ነገረ ፅርፈት ላዕለ ሙሴ ወላዕለ እግዚአብሔር።,"Then they secretly enticed some people to claim, “We heard him insult Moses and God.”" +ሕዝ​ቡን፥ ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ች​ንና ጸሓ​ፊ​ዎ​ች​ንም አነ​ሳ​ሡ​አ​ቸው፤ ከበ​ውም እየ​ጐ​ተቱ ወደ ሸንጎ አቀ​ረ​ቡት።,ወሆክዎሙ ለሕዝብ ወለረበናት ወለጸሐፍት ወሮድዎ ወሰሐብዎ ወተባጽሕዎ ኀበ ዐውድ።,"They stirred up the people, the elders, and the legal experts. They caught Stephen, dragged him away, and brought him before the Jerusalem Council." +የሐ​ሰት ምስ​ክ​ሮ​ች​ንም አቆ​ሙ​በት፤ እነ​ር​ሱም እን​ዲህ አሉ፥ “ይህ ሰው በዚህ ቤተ መቅ​ደስ ላይና በኦ​ሪት ላይ የስ​ድብ ቃል እየ​ተ​ና​ገረ ዝም በል ቢሉት እንቢ አለ፤,ወአቀሙ ሎቱ ሰማዕተ ሐሰት ወይቤሉ ዝ ብእሲ አበየ ያርምም እንዘ ይነብብ ፅርፈተ ዲበ ቤተ መቅደስ ወዲበ ኦሪት።,"Before the council, they presented false witnesses who testified, “This man never stops speaking against this holy place and the Law." +የና​ዝ​ሬቱ ኢየ​ሱስ ይህን ቤተ መቅ​ደስ ያፈ​ር​ሰ​ዋል፤ ሙሴም የሰ​ጠ​ንን ኦሪ​ታ​ች​ንን ይሽ​ራል ሲል ሰም​ተ​ነ​ዋል።”,ወሰማዕናሁ እንዘ ይብል ኢየሱስ ናዝራዊ ይነሥቶ ለቤተ መቅደስ ወይስዕር ኦሪተክሙ ዘወሀበክሙ ሙሴ።,"In fact, we heard him say that this man Jesus of Nazareth will destroy this place and alter the customary practices Moses gave us.”" +በሸ​ን​ጎም ተቀ​ም​ጠው የነ​በ​ሩት ሁሉ ትኩር ብለው ተመ​ለ​ከ​ቱት፤ ፊቱ​ንም እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ ፊት ሆኖ አዩት።,ወነጸርዎ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ዐውደ ወርእዩ ገጾ ከመ ገጸ መልአከ እግዚአብሔር።,"Everyone seated in the council stared at Stephen, and they saw that his face was radiant, just like an angel’s." +ሊቀ ካህ​ና​ቱም፥ “በእ​ው​ነት እን​ዲህ ብለ​ሃ​ልን?” አለው።,ወይቤሎ ሊቀ ካህናት አማንኑ ከመዝ ትቤ።,"The high priest asked, “Are these accusations true?”" +እር​ሱም እን​ዲህ አለ፥ “ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ንና አባ​ቶ​ቻ​ችን ሆይ፥ ስሙ፤ የክ​ብር አም​ላክ ለአ​ባ​ታ​ችን ለአ​ብ​ር​ሃም በሁ​ለት ወን​ዞች መካ​ከል ሳለ ወደ ካራ​ንም ሳይ​መጣ ተገ​ለ​ጠ​ለት።,ወይቤ ስምዑ አኀዊነ ወአበዊነ አምላከ ስብሐት አስተርአዮ ለአቡነ አብርሃም እንዘ ሀሎ በማእከለ አፍላግ ዘሶርያ ዘእንበለ ይፍልስ ካራን።,"Stephen responded, “Brothers and fathers, listen to me. Our glorious God appeared to our ancestor Abraham while he was still in Mesopotamia, before he settled in Haran." +‘ካገ​ርህ ውጣ፤ ከዘ​መ​ዶ​ች​ህም ተለይ፤ እኔም ወደ​ማ​ሳ​ይህ ሀገር ና’ አለው።,ወይቤሎ ፃእ እምብሔርከ ወተፈለጥ እምአዝማዲከ ወነዓ ውስተ ብሔር ዘአነ አርእየከ።,"God told him, ‘Leave your homeland and kin, and go to the land that I will show you.’" +ከዚ​ህም በኋላ ከከ​ለ​ዳ​ው​ያን ሀገር ወጥቶ በካ​ራን ተቀ​መጠ፤ ከዚ​ያም አባቱ ከሞተ በኋላ፥ ዛሬ እና​ንተ ወደ አላ​ች​ሁ​ባት ወደ​ዚች ሀገር አመ​ጣው።,ወእምዝ ወፂኦ እምከላውዴዎን ነበረ ውስተ ካራን ወእምዝ መዊቶ አቡሁ አፍለሶ ውስተ ዛ ምድር ኀበ ሀለውክሙ አንትሙ ይእዜ ትነብሩ።,"So Abraham left the land of the Chaldeans and settled in Haran. After Abraham’s father died, God had him resettle in this land where you now live." +በው​ስ​ጥ​ዋም አንድ ጫማ ታህል ስን​ኳን ርስት አል​ሰ​ጠ​ውም፤ ነገር ግን እርሱ ከእ​ር​ሱም በኋላ ዘሩ ሊገ​ዛት ልጅ ሳይ​ኖ​ረው ያን​ጊዜ እር​ስ​ዋን ያወ​ር​ሰው ዘንድ ተስፋ ሰጠው።,ወኢወሀቦ በውስቴታ ርስቶ ወኢመጠነ ምክያደ እግር ወኢምሥጋረ እግር ወባሕቱ አሰፈዎ የሀቦ ኪያሃ ከመ ይኰንና ውእቱ ወዘርዑ እምድኅሬሁ እንዘ አልቦ ውሉድ ይእተ አሚረ።,"God didn’t give him an inheritance here, not even a square foot of land. However, God did promise to give the land as his possession to him and to his descendants, even though Abraham had no child." +እግ​ዚ​አ​��​ሔ​ርም እን​ዲህ አለው፦ ‘ዘርህ በባ​ዕድ ሀገር መጻ​ተ​ኞች ሆነው ይኖ​ራሉ፤ አራት መቶ ዓመ​ትም ባሮች አድ​ር​ገው ይገ​ዙ​አ​ቸ​ዋል፤ መከ​ራም ያጸ​ኑ​ባ​ቸ​ዋል።,ወከመዝ ይቤሎ እግዚአብሔር ሀለዉ ደቂቅከ ይነብሩ ፈላስያነ ብሔረ ነኪር ወይቀንይዎሙ ግብጽ ወያሐምምዎሙ አርባዕተ ምእተ ዓመተ።,"God put it this way: “His descendants will be strangers in a land that belongs to others, who will enslave them and abuse them for four hundred years.”" +ደግ​ሞም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አለ፤ ባሮች አድ​ር​ገው በሚ​ገ​ዙ​አ​ቸው ወገ​ኖች እኔ እፈ​ር​ድ​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ከዚ​ህም በኋላ ይወ​ጣሉ፤ በዚ​ህም ሀገር ያመ​ል​ኩ​ኛል።’,ወለሕዝብሰ እለ ይቀንይዎሙ አነ እኴንኖሙ ይቤ እግዚአብሔር ወእምዝ ይወፅኡ ዝየ ወያመልኩኒ በዝ ብሔር።,"“And I will condemn the nation they serve as slaves, ”God said, “and afterward they will leave” that land and serve me in this place." +የግ​ዝ​ረ​ት​ንም ኪዳን ሰጠው፤ ከዚ​ህም በኋላ ይስ​ሐ​ቅን ወለደ፤ በስ​ም​ን​ተ​ኛው ቀንም ገረ​ዘው፤ እን​ዲሁ ይስ​ሐ​ቅም ያዕ​ቆ​ብን፥ ያዕ​ቆ​ብም ዐሥራ ሁለ​ቱን የቀ​ደሙ አባ​ቶ​ችን ገረዙ።ስለ ዮሴፍ,ወወሀቦ ሥርዐተ ግዝረት ወእምዝ ወለዶ ለይስሐቅ ወገዘሮ አመ ሳምንት ዕለት ወከማሁ ይስሐቅኒ ለያዕቆብ ወያዕቆብኒ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ አበው ቀደምት።ዘከመ ሤጥዎ ለዮሴፍ አኀዊሁ,"God gave him the covenant confirmed through circumcision. Accordingly, eight days after Isaac’s birth, Abraham circumcised him. Isaac did the same with Jacob, and Jacob with the twelve patriarchs." +“የቀ​ደሙ አባ​ቶ​ችም በዮ​ሴፍ ላይ ቀን​ተው ወደ ግብፅ ሀገር ሸጡት፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ከእ​ርሱ ጋር ነበረ።,ወአበዊነሂ ቀደምት ቀንኡ ላዕለ ዮሴፍ ወሤጥዎ ለብሔረ ግብጽ ወሀሎ እግዚአብሔር ምስሌሁ።,"“Because the patriarchs were jealous of Joseph, they sold him into slavery in Egypt. God was with him, however," +ከመ​ከ​ራ​ውም ሁሉ አዳ​ነው፤ በግ​ብፅ ንጉሥ በፈ​ር​ዖን ፊትም ሞገ​ስ​ንና ጥበ​ብን ሰጠው፤ በግ​ብ​ፅና በቤቱ ሁሉ ላይ ቢት​ወ​ደድ አድ​ርጎ ሾመው።,ወአድኀኖ እምኵሉ ምንዳቤሁ ወወሀቦ ሞገሰ ወጥበበ በቅድመ ፈርዖን ንጉሠ ግብጽ ወሤሞ ላዕለ ኵሉ ግብጽ ወአመገቦ ላዕለ ኵሉ ቤቱ።,"and rescued him from all his troubles. The grace and wisdom he gave Joseph were recognized by Pharaoh, king of Egypt, who appointed him ruler over Egypt and over his whole palace." +በግ​ብ​ፅና በከ​ነ​ዓን ሀገር ሁሉ ረኃ​ብና ታላቅ ጭንቅ መጣ፤ አባ​ቶ​ቻ​ች​ንም የሚ​በ​ሉት አጡ።,ወመጽአ ረኃብ ለብሔረ ግብጽ ወበከነዓን ዐቢይ ሕማም ወኀጥኡ ዘይሴሰዩ አበዊነ።,"A famine came upon all Egypt and Canaan, and great hardship came with it. Our ancestors had nothing to eat." +ያዕ​ቆ​ብም በግ​ብፅ ሀገር እህል እን​ዳለ ሰማ፤ አባ​ቶ​ቻ​ች​ን​ንም አስ​ቀ​ድሞ ላካ​ቸው።,ወሰምዐ ያዕቆብ ከመቦ እክል በብሔረ ግብጽ ወፈነዎሙ ለአበዊነ ቅድመ።,"When Jacob heard there was grain in Egypt, he sent our ancestors there for the first time." +ወደ ግብ​ፅም እንደ ገና በተ​መ​ለሱ ጊዜ ወን​ድ​ሞቹ ዮሴ​ፍን ዐወ​ቁት፤ ፈር​ዖ​ንም የዮ​ሴ​ፍን ዘመ​ዶች ዐወ​ቃ​ቸው።,ወሶበ ገብኡ ዳግመ ለግብጽ አፍለጦሙ በነፍስቱ ዮሴፍ ለአኀዊሁ ወአእመሮሙ ፈርዖንሂ ለአዝማደ ዮሴፍ።,"During their second visit, Joseph told his brothers who he was, and Pharaoh learned about Joseph’s family." +ዮሴ​ፍም አባ​ቱን ያዕ​ቆ​ብ​ንና ዘመ​ዶ​ቹን ሁሉ እን​ዲ​ጠ​ሩ​አ​ቸው ላከ፤ ቍጥ​ራ​ቸ​ውም ሰባ አም​ስት ነፍስ ነበር።ያዕ​ቆብ ወደ ግብፅ ስለ መው​ረዱ,ወለአከ ዮሴፍ ወጸውዖሙ ለአቡሁ ወለኵሎሙ አዝማዲሁ ወኮነ ፍቅዶሙ ሰብዓ ወኀምስቱ ነፍስ።በእንተ ርደተ ያዕቆብ ውስተ ግብጽ,Joseph sent for his father Jacob and all his relatives—seventy-five in all—and invited them to live with him. +“ያዕ​ቆ���ብም ወደ ግብፅ ወረደ፥ እር​ሱም አባ​ቶ​ቻ​ች​ንም ሞቱ።,ወወረደ ያዕቆብ ብሔረ ግብጽ ወሞተ ውእቱ ወአበዊነሂ።,"So Jacob went down to Egypt, where he and our ancestors died." +ወደ ሴኬ​ምም አፍ​ል​ሰው አብ​ር​ሃም ከሴ​ኬም አባት ከኤ​ሞር ልጆች በገ​ን​ዘቡ በገ​ዛው መቃ​ብር ቀበ​ሩ​ዋ​ቸው።,ወአፍለስዎሙ ኀበ ሴኬም ወተቀብሩ ውስተ መቃብር ዘተሣየጦ አብርሃም በወርቁ እምኀበ ደቂቀ ኤሞር አቡሁ ለሴኬም።,"Their bodies were brought back to Shechem and placed in the tomb that Abraham had purchased for a certain sum of money from Hamor’s children, who lived in Shechem." +“እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ብ​ር​ሃም የማ​ለ​ለት የተ​ስ​ፋው ዘመን በደ​ረሰ ጊዜ እስ​ራ​ኤል በዙ፤ የግ​ብ​ፅ​ንም ሀገር መሉ።,ወአመ በጽሐ ዕድሜሁ ዘአሰፈዎ እግዚአብሔር ለአብርሃም በመሐላ በዝኁ ሕዝብ ወመልኡ ብሔረ ግብጽ።,"“When it was time for God to keep the promise he made to Abraham, the number of our people in Egypt had greatly expanded." +ይህም ዮሴ​ፍን የማ​ያ​ው​ቀው ሌላ ንጉሥ በግ​ብፅ እስከ ነገሠ ድረስ ነበር።,እስከ አመ ነግሠ ካልእ ንጉሥ ለብሔረ ግብጽ ዘኢየአምሮ ለዮሴፍ።,But then “another king rose to power over Egypt who didn’t know anything about Joseph.” +እር​ሱም ወገ​ኖ​ቻ​ች​ንን ተተ​ን​ኵሎ አባ​ቶ​ቻ​ች​ንን መከራ አጸ​ና​ባ​ቸው፤ ወንድ ልጅ​ንም ሁሉ እን​ዲ​ገ​ድሉ አዘዘ።ስለ ሙሴ,ወውእቱ ተጠቢቦ አሕመሞሙ ለአበዊነ ወአዘዘ ይቅትሉ ኵሎ ዕጓለ ተባዕተ።በእንተ ሙሴ,He exploited our people and abused our ancestors. He even forced them to abandon their newly born babies so they would die. +“ያን​ጊ​ዜም ሙሴ ተወ​ለደ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊትም የተ​ወ​ደደ ሆነ፤ ለሦ​ስት ወርም በአ​ባቱ ቤት አሳ​ደ​ጉት።,ወውእተ አሚረ ተወልደ ሙሴ ወኮነ ሠናየ በቅድመ እግዚአብሔር ወሐፀንዎ ሠለስተ አውራኀ በቤተ አቡሁ።,"That’s when Moses was born. He was highly favored by God, and for three months his parents cared for him in their home." +በተ​ጣ​ለም ጊዜ የፈ​ር​ዖን ልጅ አነ​ሣ​ችው፤ ልጅም ይሆ​ናት ዘንድ አሳ​ደ​ገ​ችው።,ወእምዝ ገደፍዎ ውስተ ባሕር ወአንሥአቶ ወለተ ፈርዖን ወሐፀነቶ ወረሰየቶ ወልደ።,"After he was abandoned, Pharaoh’s daughter adopted and cared for him as though he were her own son." +ሙሴም የግ​ብ​ፅን ጥበብ ሁሉ ተማረ፤ በሚ​ና​ገ​ረ​ውና በሚ​ሠ​ራ​ውም ሁሉ ብርቱ ሆነ።,ወተምህረ ሙሴ ተግሣጸ ወኵሎ ጥበበ ግብጽ ወኮነ ጽኑዐ በቃሉ ወበምግባሩ።ዘከመ ሐወጾሙ ሙሴ ለአኀዊሁ,"Moses learned everything Egyptian wisdom had to offer, and he was a man of powerful words and deeds." +“አርባ ዓመት ሲሞ​ላ​ውም ወን​ድ​ሞ​ቹን የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ሊጐ​በ​ኛ​ቸው በልቡ ዐሰበ።,ወአመ ተፈጸመ አርብዓ ዓመት ኀለየ በልቡ የሐውጾሙ ለአኀዊሁ ደቂቀ እስራኤል።,“When Moses was +አንድ ግብ​ፃ​ዊም ዕብ​ራ​ዊ​ውን ሲበ​ድ​ለው አገ​ኘና ለዚያ ለተ​በ​ደ​ለው ረድቶ ግብ​ፃ​ዊ​ውን ገደ​ለው በአ​ሸ​ዋም ቀበ​ረው።,ወረከበ አሐደ ግብጻዌ እምውስቴቶሙ እንዘ ይገፍዖ ለዕብራዊ ወተበቀለ ሎቱ ለውእቱ ዘተገፍዐ ወቀተሎ ለግብፃዊ ወደፈኖ ውስተ ኆፃ።,He saw one of them being wronged so he came to his rescue and evened the score by killing the Egyptian. +እር​ሱም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእጁ ድኅ​ነ​ትን እን​ደ​ሚ​ያ​ደ​ር​ግ​ላ​ቸው የሚ​ያ​ስ​ተ​ውሉ መስ​ሎት ነበር፤ እነ​ርሱ ግን አላ​ስ​ተ​ዋ​ሉም።,ወመሰሎ ዘየአምሩ አኀዊሁ ከመ በእዴሁ ይሁቦሙ እግዚአብሔር መድኀኒተ ወእሙንቱሰ ኢለበዉ።,"He expected his own kin to understand that God was using him to rescue them, but they didn’t." +በማ​ግ​ሥ​ቱም ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ሁለት ሰዎች እርስ በር​ሳ​ቸው ሲጣሉ አገኘ፤ ሊያ​ስ​ታ​ር​ቃ​ቸ​ውም ወድዶ፦ ‘እና​ን​ተማ ወን​ድ​ማ​ማ​ቾች ናችሁ፤ እርስ በር​ሳ���ችሁ ለምን ትጣ​ላ​ላ​ችሁ?’ አላ​ቸው።,ወበሳኒታ ረከበ ክልኤተ እምውስቴቶሙ እንዘ ይትበአሱ ወፈቀደ ይዕርቆሙ ወይቤሎሙ ናሁ አንትሙሰ አኀው አንትሙ ለምንት ትትዓመፁ በበይናቲክሙ።,"The next day he came upon some Israelites who were caught up in an argument. He tried to make peace between them by saying, ‘You are brothers! Why are you harming each other?’" +ያም ባል​ን​ጀ​ራ​ውን የሚ​በ​ድ​ለው ገፋው፤ እን​ዲ​ህም አለው፦ ‘አን​ተን በእኛ ላይ ዳኛና ፈራጅ አድ​ርጎ ማን ሾመህ?,ወይቤሎ ዝኩ ዘይዔምፆ ለካልኡ መኑ ሤመከ መልአከ ወመኰንነ ላዕሌነ።,"The one who started the fight against his neighbor pushed Moses aside and said, “‘Who appointed you as our leader and judge?”" +ወይስ ትና​ን​ትና ግብ​ፃ​ዊ​ውን እንደ ገደ​ል​ኸው እኔ​ንም ልት​ገ​ድ​ለኝ ትሻ​ለ​ህን?’,ወሚመ ትፈቅድኑ ትቅትለኒ ኪያየኒ በከመ ቀተልኮ ትማልም ለግብፃዊ።,“Are you planning to kill me like you killed that Egyptian yesterday?’” +ስለ​ዚ​ህም ነገር ሙሴ ኮብ​ልሎ በም​ድ​ያም ሀገር ስደ​ተኛ ሆኖ ኖረ፤ በዚ​ያም ሁለት ልጆ​ችን ወለደ።,ወበእንተዝ ነገር ተኀጥአ ሙሴ ወነበረ ፈላሴ ብሔረ ምድያም ወወለደ በህየ ክልኤተ ደቂቀ።ራእይ ዘርእየ ሙሴ,"When Moses heard this, he fled to Midian, where he lived as an immigrant and had two sons." +“አርባ ዓመ​ትም በተ​ፈ​ጸመ ጊዜ በበ​ረሃ በደ​ብረ ሲና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ በቍ​ጥ​ቋጦ መካ​ከል በእ​ሳት ነበ​ል​ባል ታየው።,ወተፈጺሞ አርብዓ ዓመት አስተርአዮ በገዳም በደብረ ሲና መልአከ እግዚአብሔር በነደ እሳት።,"“Forty years later, an angel appeared to Moses in the flame of a burning bush in the wilderness near Mount Sinai." +ሙሴም አይቶ በአ​የው ተደ​ነቀ፤ ሊያ​ስ​ተ​ው​ለ​ውም ቀረበ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ዲህ ብሎ ተና​ገ​ረው።,ወርእዮ ሙሴ አንከረ ግርማሁ ወቀርበ ይጠይቆ ወነበቦ እግዚአብሔር ወይቤሎ።,"Enthralled by the sight, Moses approached to get a closer look and he heard the Lord’s voice:" +‘እኔ የአ​ባ​ቶ​ችህ አም​ላክ፥ የአ​ብ​ር​ሃም አም​ላክ፥ የይ​ስ​ሐቅ አም​ላክ፥ የያ​ዕ​ቆ​ብም አም​ላክ ነኝ፤’ ሙሴም ተን​ቀ​ጠ​ቀጠ፤ መረ​ዳ​ትም አል​ቻ​ለም።,አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላከ አበዊከ አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ ወአምላከ ያዕቆብ ወርዕደ ሙሴ ወስእነ ጠይቆ።,"‘“I am the God of your ancestors, the God of Abraham, Isaac, and Jacob.”’ Trembling with fear, Moses didn’t dare to investigate any further." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ዲህ አለው፦ ‘ጫማ​ህን ከእ​ግ​ርህ አው​ልቅ፤ የቆ​ም​ህ​ባት ምድር የተ​ቀ​ደ​ሰች ናትና።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ፍታሕ አሣእኒከ እምእገሪከ እስመ ምድር ኀበ ትከይድ ቅድስት ይእቲ።,"The Lord continued, ‘“Remove the sandals from your feet, for the place where you are standing is holy ground.”" +በግ​ብፅ ያሉ​ትን የወ​ገ​ኖ​ችን መከራ ማየ​ትን አይ​ቻ​ለሁ፤ ጩኸ​ታ​ቸ​ው​ንም ሰም​ቻ​ለሁ፤ ላድ​ና​ቸ​ውም ወር​ጃ​ለሁ፤ አሁ​ንም ና ወደ ግብፅ ሀገር ልላ​ክህ።’ሙሴ ወደ ግብፅ ስለ መላኩ,ርእየ ርኢኩ ሕማሞሙ ለሕዝብየ ወሰማዕኩ ነገሮሙ ወወረድኩ ከመ አድኅኖሙ ወይእዜኒ ነዓ እፈኑከ ብሔረ ግብጽ።በእንተ ተፈንዎተ ሙሴ ኀበ ግብጽ,"“I have clearly seen the oppression my people have experienced in Egypt, and I have heard their groaning. I have come down to rescue them. Come! I am sending you to Egypt”.’" +“በእኛ ላይ አለ​ቃና ፈራጅ ማን አድ​ር​ጎ​ሃል? ብለው የካ​ዱ​ትን ያን ሙሴን በቍ​ጥ​ቋ​ጦው መካ​ከል በታ​የው በመ​ል​አኩ እጅ እር​ሱን መል​እ​ክ​ተ​ኛና አዳኝ አድ​ርጎ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላከው።,ለውእቱ ሙሴ ዘክሕድዎ ወይቤልዎ መኑ ሤመከ መልአከ ወመኰንነ ላዕሌነ ኪያሁ ፈነወ እግዚአብሔር መልአከ ወመድኅነ በእደ መልአኩ ዘአስተርአዮ በኀበ ፅፀ ጳጦስ።,"“This is the same Moses whom they rejected when they asked, ‘Who appointed you as our leader and judge?’ This is the Moses whom God sent as leader and deliverer. God did this with the help of the angel who appeared before him in the bush." +እር​ሱም አርባ ዘመን በግ​ብፅ ሀገ​ርና በኤ​ር​ትራ ባሕር፥ በበ​ረ​ሃም ተአ​ም​ራ​ት​ንና ድንቅ ሥራን እየ​ሠራ አወ​ጣ​ቸው።,ወውእቱ አውፅኦሙ እንዘ ይገብር ተአምረ ወመክረ በምድረ ግብጽ ወበባሕረ ኤርትራ ወበገዳም አርብዓ ዓመተ።,This man led them out after he performed wonders and signs in Egypt at the Red Sea and for forty years in the wilderness. +ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች፦ ‘እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ መካ​ከል እንደ እኔ ያለ ነቢይ ያስ​ነ​ሣ​ላ​ች​ኋ​ልና እር​ሱን ስሙት’ ያላ​ቸው ይህ ሙሴ ነው።,ወውእቱ ሙሴ ይቤሎሙ ለደቂቀ እስራኤል ነቢየ ያነሥእ ለክሙ እግዚአብሔር እምአኀዊክሙ ዘከማየ ወሎቱ ስምዕዎ።,"This is the Moses who told the Israelites, ‘“God will raise up for you a prophet like me from your own people.”’" +በም​ድረ በዳ በማ​ኅ​በሩ መካ​ከል የነ​በረ እርሱ ነው፤ በደ​ብረ ሲና ከአ​ነ​ጋ​ገ​ረው መል​አ​ክና፤ ከአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ንም ጋር ለእኛ ሊሰ​ጠን የሕ​ይ​ወ​ትን ቃል የተ​ቀ​በለ እርሱ ነው።,ውእቱኬ ዘዐቀበ ተዓይኒሆሙ በገዳም ምስለ ውእቱ መልአክ ዘተናገሮ በደብረ ሲና ወዘተናገሮሙ ለአበዊነ ወውእቱ ዘተመጠወ ቃለ ሕይወት ከመ የሀበነ።,This is the one who was in the assembly in the wilderness with our ancestors and with the angel who spoke to him on Mount Sinai. He is the one who received life-giving words to give to us. +አባ​ቶ​ቻ​ችን ለእ​ርሱ መታ​ዘ​ዝን እንቢ አሉ፤ ከዱ​ትም፤ ልባ​ቸ​ው​ንም ወደ ግብፅ ሀገር መለሱ።,ወአበዩ አበዊነ ተአዝዞ ሎቱ ወዐለዉ ወሜጡ ልቦሙ ብሔረ ግብጽ።,"He’s also the one whom our ancestors refused to obey. Instead, they pushed him aside and, in their thoughts and desires, returned to Egypt." +አሮ​ን​ንም፦ ‘በፊት በፊ​ታ​ችን የሚ​ሄዱ አማ​ል​ክ​ትን ሥራ​ልን፤ ያ ከም​ድረ ግብፅ ያወ​ጣን ሙሴ የሆ​ነ​ውን አና​ው​ቅ​ምና’ አሉት።,ወይቤልዎ ለአሮን ግበር ለነ አማልክተ እለ የሐውሩ ቅድሜነ ወዘይፀብኡ ፀረነ እስመ ዝኩ ሙሴ ዘአውፅአነ እምድረ ግብጽ ኢነአምር ከመ ምንተ ኮነ።,"They told Aaron, ‘“Make us gods that will lead us. As for this Moses who led us out of Egypt, we don’t know what’s happened to him!”’" +ያን​ጊ​ዜም የጥጃ ምስል ሠሩ፤ ለጣ​ዖ​ቱም መሥ​ዋ​ዕት አቀ​ረቡ፤ በእ​ጃ​ቸው ሥራም ደስ አላ​ቸው።,ወገብሩ ላሕመ ውእተ አሚረ ወአዕረጉ መሥዋዕተ ለጣዖት ወተፈሥሑ በግብረ እደዊሆሙ።,"That’s when they made an idol in the shape of a calf, offered a sacrifice to it, and began to celebrate what they had made with their own hands." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ተለ​ያ​ቸው፤ የሰ​ማይ ጭፍ​ራን ያመ​ል​ኩም ዘንድ ተዋ​ቸው፤ የነ​ቢ​ያት መጽ​ሐፍ እን​ዲህ እን​ዳለ፤ ‘እና​ንት የእ​ስ​ራ​ኤል ወገ​ኖች ሆይ፥ በውኑ በም​ድረ በዳ ሳላ​ችሁ አርባ ዐመት ያቀ​ረ​ባ​ች​ሁ​ልኝ ቍር​ባ​ንና መሥ​ዋ​ዕት አለን?,ወተመይጠ እግዚአብሔር ወኀደጎሙ ያምልኩ ኮከበ ሰማይ በከመ ይብል መጽሐፈ ነቢያት፤ «ቦኑ መሥዋዕተ ወቍርባነ ዘአባእክሙ ሊተ አርብዓ ዓመተ በገዳም ኦ ቤተ እስራኤል።,"So God turned away from them and handed them over to worship the stars in the sky, just as it is written in the scroll of the Prophets:“Did you bring sacrifices and offerings to me”“for forty years in the wilderness, house of Israel?”" +ነገር ግን የሞ​ሎ​ህን ድን​ኳን አነ​ሣ​ችሁ፤ ሬፋን የሚ​ባ​ለ​ው​ንም ኮከብ አመ​ለ​ካ​ችሁ፤ ትሰ​ግ​ዱ​ላ​ቸ​ውም ዘንድ ምስ​ሎ​ቻ​ቸ​ውን አበ​ጃ​ችሁ፤ እኔም ወደ ባቢ​ሎን እን​ድ​ት​ማ​ረኩ አደ​ር​ጋ​ች​ኋ​ለሁ።’,አላ ነሣእክሙ ደብተራ ሞሎሕ ወኮከበ አምለክሙ ዘስሙ ሬፋን ወገበርክሙ አምሳሊሁ ��መ ትስግዱ ሎቱ ወአፈልሰክሙ ውስተ ባቢሎን።»በእንተ ደብተራ ስምዕ,"“No! Instead, you took the tent of Moloch with you,”“and the star of your god Rephan,”“the images that you made in order to worship them.”“Therefore, I will send you far away, farther than Babylon.”" +“ሙሴን ተና​ግሮ እንደ አዘ​ዘው በአ​ሳ​የው ምሳሌ የሠ​ራት የም​ስ​ክር ድን​ኳን በአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ዘንድ በም​ድረ በዳ ነበ​ረች።,ወደብተራ ስምዕ እንተ ነበረት ኀበ አበዊነ በገዳም በከመ አዘዞ ለሙሴ ዘተናገሮ ይግበራ በአርኣያ ዘአርአዮ።,“The tent of testimony was with our ancestors in the wilderness. Moses built it just as he had been instructed by the one who spoke to him and according to the pattern he had seen. +ኢያ​ሱና አባ​ቶ​ቻ​ች​ንም በተራ ተቀ​ብ​ለው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ፊት አስ​ወ​ጥቶ ወደ ሰደ​ዳ​ቸው ወደ አሕ​ዛብ ሀገር ከእ​ነ​ርሱ ጋር አገ​ቡ​አት፤ እስከ ዳዊት ዘመ​ንም ነበ​ረች።,ወአብእዋ ምስሌሆሙ ሶበ ተመጠውዋ አበዊነ ወኢያሱ ውስተ በሐውርተ አሕዛብ እለ አውፅኦሙ እግዚአብሔር እምቅድመ ገጾሙ ለአበዊነ እስከ አመ መዋዕለ ዳዊት።,"In time, when they had received the tent, our ancestors carried it with them when, under Joshua’s leadership, they took possession of the land from the nations whom God expelled. This tent remained in the land until the time of David." +ዳዊ​ትም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ባለ​መ​ዋ​ል​ነ​ትን አግ​ኝቶ ለያ​ዕ​ቆብ አም​ላክ ማደ​ሪያ ያገኝ ዘንድ ለመነ።,ዘረከበ ሞገሰ በቅድመ እግዚአብሔር ወሰአለ ይርከብ ማኅደሮ ለአምላከ ያዕቆብ።,"God approved of David, who asked that he might provide a dwelling place for the God of Jacob." +ሰሎ​ሞን ግን ቤትን ሠራ​ለት።,ወዳዕሙ ሰሎሞን ሐነጸ ሎቱ ቤተ።,But it was Solomon who actually built a house for God. +ነገር ግን ልዑል የሰው እጅ በሠ​ራው ቤት የሚ​ኖር አይ​ደ​ለም፤ ነቢይ እን​ዲህ ብሎ​አ​ልና።,ወአኮሰ ዘየኀድር ልዑል ውስተ ግብረ እደ ሰብእ እስመ ከመዝ ይቤ ነቢይ።,"However, the Most High doesn’t live in houses built by human hands. As the prophet says," +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ‘ሰማይ ዙፋኔ ነው፤ ምድ​ርም የእ​ግሬ መረ​ገጫ ናት፤ ምን ዐይ​ነት ቤት ትሠ​ሩ​ል​ኛ​ላ​ችሁ? የማ​ር​ፍ​በት ቦታስ ምን ዐይ​ነት ቦታ ነው?,«ሰማይኒ መንበርየ ወምድርኒ መከየደ እገርየ አየኑ ቤተ ተሐንጹ ሊተ ይቤ እግዚአብሔር ወአይኑ መካን ውእቱ መካነ ምዕራፍየ።,"“Heaven is my throne,”“and the earth is my footstool.”“‘What kind of house will you build for me,’ says the Lord,”“‘or where is my resting place?”" +ይህን ሁሉ እጆች የሠ​ሩት አይ​ደ​ለ​ምን?’ስለ እስ​ጢ​ፋ​ኖስ የመ​ጨ​ረሻ ንግ​ግር,አኮኑ እደውየ ገብራ ዘ ኵሎ።»በእንተ ፍጻሜ ነገሩ ለእስጢፋኖስ,“Didn’t I make all these things with my own hand?’” +“እና​ንተ አን​ገ​ታ​ችሁ የደ​ነ​ደነ፥ ልባ​ች​ሁም የተ​ደ​ፈነ፥ ጆሮ​አ​ች​ሁም የደ​ነ​ቈረ፥ እንደ አባ​ቶ​ቻ​ችሁ መን​ፈስ ቅዱ​ስን ዘወ​ትር ትቃ​ወ​ማ​ላ​ችሁ።,ኦ ጽኑዓነ ክሣድ ወጽሉላነ ልብ ወጽሙማነ እዝን እለ ዘልፈ ታምዕዕዎ ለመንፈስ ቅዱስ ከመ አበዊክሙ አንትሙሂ።,"“You stubborn people! In your thoughts and hearing, you are like those who have had no part in God’s covenant! You continuously set yourself against the Holy Spirit, just like your ancestors did." +አባ​ቶ​ቻ​ችሁ ከነ​ቢ​ያት ያላ​ሳ​ደ​ዱት ማን አለ? ዛሬም እና​ንተ አሳ​ል​ፋ​ችሁ የሰ​ጣ​ች​ሁ​ት​ንና የገ​ደ​ላ​ች​ሁ​ትን የጻ​ድ​ቁን መም​ጣት አስ​ቀ​ድ​መው የተ​ና​ገ​ሩ​ትን ገደ​ሉ​አ​ቸው።,መኑ እምነቢያት ዘኢሰደድዎ ወኢቀተልዎ አበዊክሙ ወቀተልዎሙ ለእለ አቅደሙ ወዜነውዎሙ በእንተ ምጽአቱ ለጻድቅ ዘአንትሙ ዐለውክምዎ ወቀተልክምዎ።,"Was there a single prophet your ancestors didn’t harass? They even killed those who predicted the coming of the righteous one, and you’ve betrayed and murdered him!" +በመ​ላ​እ​ክ​ትም ሥር​ዐት ኦሪ​ትን ተቀ​ብ​ላ​ችሁ አል​ጠ​በ​ቃ​ች​ሁ​ትም።”የእ​ስ​ጢ​ፋ​ኖስ በድ​ን​ጋይ መገ​ደል,ወነሢአክሙ ኦሪተ በሥርዐተ መላእክት ኢዐቀብክሙ።,"You received the Law given by angels, but you haven’t kept it.”" +ይህ​ንም ሰም​ተው ተበ​ሳጩ፤ ልባ​ቸ​ውም ተና​ደደ፤ ጥር​ሳ​ቸ​ው​ንም አፋ​ጩ​በት።,ወዘንተ ሰሚዖሙ ተምዕዑ ወአብደ ልቦሙ ወሐቀዩ ስነኒሆሙ ላዕሌሁ።በእንተ ራእይ ዘርእየ እስጢፋኖስ,"Once the council members heard these words, they were enraged and began to grind their teeth at Stephen." +በእ​ስ​ጢ​ፋ​ኖ​ስም ላይ መን​ፈስ ቅዱስ መላ፤ ወደ ሰማ​ይም ተመ​ለ​ከተ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ክብር፥ ኢየ​ሱ​ስም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቀኝ ቆሞ አየ።,ወመልአ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ እስጢፋኖስ ወነጸረ ሰማየ ርኅወ ወርእየ ስብሐተ እግዚአብሔር ወኢየሱስ ይነብር በየማነ እግዚአብሔር።,"But Stephen, enabled by the Holy Spirit, stared into heaven and saw God’s majesty and Jesus standing at God’s right side." +“እነሆ ሰማይ ተከ​ፍቶ፤ የሰው ልጅም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቀኝ ቆሞ አያ​ለሁ” አለ።,ወይቤ ናሁ እሬኢ ተርኅወ ሰማይ ወወልደ ዕጓለ እመሕያው ይነብር በየማነ እግዚአብሔር።በእንተ ቅትለተ እስጢፋኖስ,"He exclaimed, “Look! I can see heaven on display and the Human One standing at God’s right side!”" +እነ​ር​ሱም በታ​ላቅ ቃል ጮኹ፤ ጆሮ​አ​ቸ​ው​ንም ደፈኑ፤ በአ​ን​ድ​ነ​ትም ተነ​ሥ​ተው ከበ​ቡት።,ወከልሑ በዐቢይ ቃል ወከደኑ እዘኒሆሙ ወሮድዎ ኅቡረ ወሰሐብዎ።,"At this, they shrieked and covered their ears. Together, they charged at him," +ከከ​ተ​ማም ወደ ውጭ ጐት​ተው አው​ጥ​ተው ወገ​ሩት፤ የሚ​ወ​ግ​ሩት ሰዎ​ችም ልብ​ሳ​ቸ​ውን ሳውል በሚ​ባል ጐል​ማሳ እግር አጠ​ገብ አስ​ቀ​መጡ።,ወአውፅዎ አፍኣ እምሀገር ወወገርዎ ወእለሰ ቀተልዎ አዕቀቡ አልባሲሆሙ ወአንበሩ ኀበ እገሪሁ ለወሬዛ ወልድ ዘስሙ ሳውል።,"threw him out of the city, and began to stone him. The witnesses placed their coats in the care of a young man named Saul." +እስ​ጢ​ፋ​ኖ​ስም፥ “ጌታዬ ኢየ​ሱስ ሆይ፥ ነፍ​ሴን ተቀ​በል” እያለ ሲጸ​ልይ ይወ​ግ​ሩት ነበር።,ወወገርዎ ለእስጢፋኖስ እንዘ ይጼሊ ወይብል ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ተመጠዋ ለነፍስየ።,"As they battered him with stones, Stephen prayed, “Lord Jesus, accept my life!”" +በጕ​ል​በ​ቱም ተን​በ​ር​ክኮ፥ “አቤቱ፥ ይህን ኀጢ​አት አት​ቍ​ጠ​ር​ባ​ቸው” ብሎ በታ​ላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህ​ንም ብሎ ሞተ፤ ሳው​ልም በእ​ስ​ጢ​ፋ​ኖስ ሞት ተባ​ባሪ ነበር።,ወሶበ ሰገደ ከልሐ በዐቢይ ቃል ወይቤ እግዚኦ ስረይ ሎሙ ዘንተ ኀጢአቶሙ ወኢትረሲ ቦሙ ጌጋየ ወዘንተ ብሂሎ ኖመ ወሳውልኒ ኮነ ኅቡረ ውስተ ቀቲለ ዚኣሁ።,"Falling to his knees, he shouted, “Lord, don’t hold this sin against them!” Then he died." +በዚያ ወራ​ትም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ባለ​ችው ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ላይ ታላቅ ስደት ሆነ፤ ከሐ​ዋ​ር​ያ​ትም በቀር ሁሉም በይ​ሁ​ዳና በሰ​ማ​ርያ ባሉ አው​ራ​ጃ​ዎች ሁሉ ተበ​ተኑ።,ወውእተ አሚረ ኮነ ዐቢይ ምንዳቤ ወሁከት በቤተ ክርስቲያን ዘኢየሩሳሌም ወተዘርዉ ኵሎሙ ውስተ ኵሉ በሐውርተ ይሁዳ ወሰማርያ ወገሊላ ዘእንበለ ሐዋርያት ባሕቲቶሙ ዘነበሩ በኢየሩሳሌም።,"Saul was in full agreement with Stephen’s murder.At that time, the church in Jerusalem began to be subjected to vicious harassment. Everyone except the apostles was scattered throughout the regions of Judea and Samaria." +እስ​ጢ​ፋ​ኖ​ስ​ንም ደጋግ ሰዎች አን​ሥ​ተው ቀበ​ሩት፤ ታላቅ ልቅ​ሶም አለ​ቀ​ሱ​ለት።ሳውል ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንን እንደ አሳ​ደደ,ወለእስጢፋኖስሰ ነሥእዎ ዕደው ጻድቃን ወቀበርዎ ወላሐውዎ ዐቢየ ላሐ።,Some pious men buried Stephen and deeply grieved over him. +ሳውል ግን ገና አብ​ያተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ና​ትን ይቃ​ወም ነበር፤ የሰ​ው​ንም ቤት ሁሉ ይበ​ረ​ብር ነበር፤ ወን​ዶ​ች​ንም ሴቶ​ች​ንም እየ​ጐ​ተተ ወደ ወኅኒ ቤት ያስ​ገ​ባ​ቸው ነበር።,ወሳውልሰ ዓዲሁ ይትቄየም አብያተ ክርስቲያናት ወይደቢ አብያተ ሰብእ ወይስሕብ ዕደወ ወአንስተ ወይሞቅሕ።,"Saul began to wreak havoc against the church. Entering one house after another, he would drag off both men and women and throw them into prison.Philip in Samaria" +የተ​በ​ተ​ኑት ግን እየ​ተ​ዘ​ዋ​ወሩ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ሰበኩ፥ አስ​ተ​ማ​ሩም።,ወእለሰ ተዘርዉ አንሶሰዉ ወመሀሩ ወሰበኩ ቃለ እግዚአብሔር።በእንተ ፊልጶስ,"Those who had been scattered moved on, preaching the good news along the way." +ፊል​ጶ​ስም ወደ ሰማ​ርያ ከተማ ወረደ፤ ስለ ክር​ስ​ቶ​ስም ሰበ​ከ​ላ​ቸው።,ወወረደ ፊልጶስ ሀገረ ሰማርያ ወሰበከ ሎሙ በእንተ ክርስቶስ።,Philip went down to a city in Samaria and began to preach Christ to them. +ሕዝ​ቡም የነ​ገ​ራ​ቸ​ውን በሰ​ሙና ያደ​ር​ገው የነ​በ​ረ​ውን ተአ​ም​ራት በአዩ ጊዜ በአ​ንድ ልብ የፊ​ል​ጶ​ስን ነገር ተቀ​በሉ።,ወአጽምዕዎ ሕዝብ ዘይነግሮሙ ፊልጶስ ወሰምዕዎ ኅቡረ ወያነክሩ ወይሬእዩ ተኣምረ ወመንክረ ዘይገብር።,"The crowds were united by what they heard Philip say and the signs they saw him perform, and they gave him their undivided attention." +ርኩ​ሳን መና​ፍ​ስት ያደ​ሩ​ባ​ቸ​ውም ብዙ​ዎች ነበ​ሩና፥ በታ​ላቅ ቃል እየ​ጮኹ ይወጡ ነበር፤ ብዙ​ዎች ልም​ሾ​ዎ​ችና አን​ካ​ሶ​ችም ይፈ​ወሱ ነበር።,ወብዙኃን አጋንንት እኩያን ይኬልሑ በዐቢይ ቃል ወይወፅኡ ወብዙኃን ፅዉሳን ወሐንካሳን የሐይዉ።,"With loud shrieks, unclean spirits came out of many people, and many who were paralyzed or crippled were healed." +በዚ​ያ​ችም ከተማ ታላቅ ደስታ ሆነ።,ወኮነ ዐቢይ ፍሥሓ በይእቲ ሀገር።በእንተ ሲሞን መሠርይ,There was great rejoicing in that city. +በዚ​ያ​ችም ከተማ ሲሞን የሚ​ባል አንድ ሰው ነበር፤ የሰ​ማ​ርያ ሰዎ​ች​ንም ያስት ነበር፤ ሰው​የዉ ሥራ​የኛ ነበር፤ ራሱ​ንም ታላቅ ያደ​ርግ ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ በይእቲ ሀገር ዘስሙ ሲሞን ወያስሕቶሙ ለሕዝበ ሰማርያ ዘሥራይ ብእሲሁ ወይሬሲ ርእሶ ዐቢየ።,"Before Philip’s arrival, a certain man named Simon had practiced sorcery in that city and baffled the people of Samaria. He claimed to be a great person." +ከታ​ና​ና​ሾ​ቹም ጀምሮ እስከ ታላ​ላ​ቆቹ ድረስ “ታላቁ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኀይል ይህ ነው” እያሉ ሁሉም ያደ​ም​ጡት ነበር።,ወይትአመንዎ ንኡሶሙ ወዐቢዮሙ ወይብሉ ዝ ውእቱ ኀይለ እግዚአብሔር ዐቢይ።,"Everyone, from the least to the greatest, gave him their undivided attention and referred to him as “the power of God called Great.”" +ከብዙ ዘመ​ንም ጀምሮ በጥ​ን​ቈ​ላው ያታ​ል​ላ​ቸው ስለ ነበር ያዳ​ም​ጡት ነበር።,ወያጸምዕዎ እስመ ጕንዱይ መዋዕል እምዘአስሐቶሙ በሥራዩ።,He had their attention because he had baffled them with sorcery for a long time. +ነገር ግን ፊል​ጶስ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥ​ትና ስለ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ሰብ​ኮ​ላ​ቸው በአ​መኑ ጊዜ ሴቶ​ችም ወን​ዶ​ችም ተጠ​መቁ።,ወሶበ አምንዎ ለፊልጶስ ዘሰበከ ሎሙ በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር ወበስመ ኢየሱስ ክርስቶስ ዕድ ወአንስት ተጠምቁ።,"After they came to believe Philip, who preached the good news about God’s kingdom and the name of Jesus Christ, both men and women were baptized." +ሲሞ​ንም ወዲ​ያ​ውኑ አምኖ ተጠ​መቀ፤ ፊል​ጶ​ስ​ንም ይከ​ተል ጀመር፤ በፊ​ል​ጶ​ስም እጅ የሚ​ደ​ረ​ገ​ውን ተአ​ም​ርና ታላቅ ኀይል ባየ ጊዜ ይደ​ነቅ ነበር።,ወሲሞንሂ አምነ ወተጠምቀ ወነበረ ይፀመዶ ለፊልጶስ እስመ ይሬኢ ተኣምረ ወመንክረ ዘይከውን በእደዊሁ ወያነክር ወይዴመም።���እንተ ተፈንወተ ጴጥሮስ ወዮሐንስ ሰማርያ,"Even Simon himself came to believe and was baptized. Afterward, he became one of Philip’s supporters. As he saw firsthand the signs and great miracles that were happening, he was astonished." +በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የነ​በሩ ሐዋ​ር​ያ​ትም የሰ​ማ​ርያ ሰዎች የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል እንደ ተቀ​በሉ በሰሙ ጊዜ ጴጥ​ሮ​ስ​ንና ዮሐ​ን​ስን ወደ እነ​ርሱ ላኩ​ላ​ቸው።,ወሶበ ሰምዑ ሐዋርያት እለ ሀለዉ ኢየሩሳሌም ከመ ተወክፉ ሰብአ ሰማርያ ቃለ እግዚአብሔር ፈነዉ ኀቤሆሙ ጴጥሮስሃ ወዮሐንስሃ።,"When word reached the apostles in Jerusalem that Samaria had accepted God’s word, they commissioned Peter and John to go to Samaria." +ወር​ደ​ውም መን​ፈስ ቅዱ​ስን እን​ዲ​ቀ​በሉ ጸለ​ዩ​ላ​ቸው።,ወወረዱ ወጸለዩ ላዕሌሆሙ ከመ ይንሥኡ መንፈሰ ቅዱሰ።,Peter and John went down to Samaria where they prayed that the new believers would receive the Holy Spirit. +በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ተጠ​መቁ እንጂ ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው በአ​ንዱ ላይ ስንኳ መን​ፈስ ቅዱስ ገና አል​ወ​ረ​ደም ነበ​ርና።,እስመ ዓዲሁ ኢወረደ መንፈስ ቅዱስ ወኢ ዲበ አሐዱሂ እምውስቴቶሙ ዳእሙ ተጠምቁ በስሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።, +በዚያ ጊዜም እጃ​ቸ​ውን ጫኑ​ባ​ቸው፤ መን​ፈስ ቅዱ​ስ​ንም ተቀ​በሉ።,ወእምዝ ወደዩ ሐዋርያት እደዊሆሙ ላዕሌሆሙ ወነሥኡ መንፈሰ ቅዱሰ።በእንተ ድቀተ ሲሞን መሠርይ,"So Peter and John laid their hands on them, and they received the Holy Spirit." +ሲሞ​ንም ሐዋ​ር​ያት እጃ​ቸ​ውን በጫ​ኑ​በት ሰው ላይ መን​ፈስ ቅዱስ እን​ደ​ሚ​ወ​ርድ ባየ ጊዜ ገን​ዘብ አመ​ጣ​ላ​ቸ​ውና፥,ወሶበ ርእየ ሲሞን ከመ ኀበ ወደዩ እደዊሆሙ ሐዋርያት ይወርድ መንፈስ ቅዱስ አምጽአ ሎሙ ንዋየ።,"When Simon perceived that the Spirit was given through the laying on of the apostles’ hands, he offered them money." +“እጄን በም​ጭ​ን​በት ሰው ላይ መን​ፈስ ቅዱስ ይወ​ርድ ዘንድ ለእ​ኔም ይህን ሥል​ጣን ስጡኝ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ አብሑኒ ሊተኒ ወሀቡኒ ከመ ኀበ ወደይኩ እዴየ ይረድ መንፈስ ቅዱስ።,"He said, “Give me this authority too so that anyone on whom I lay my hands will receive the Holy Spirit.”" +ጴጥ​ሮስ ግን እን​ዲህ አለው፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጸጋ በገ​ን​ዘብ ልት​ገዛ ዐስ​በ​ሃ​ልና ገን​ዘ​ብህ ከአ​ንተ ጋር ይጥፋ።,ወይቤሎ ጴጥሮስ ወርቅከሰ ወብሩርከ ምስሌከ ለይኩንከ ለሕርትምና ይመስለከኑ ዘበወርቅ ትሣየጦ ለጸጋ እግዚአብሔር።,"Peter responded, “May your money be condemned to hell along with you because you believed you could buy God’s gift with money!" +በዚህ ነገር ዕድ​ልና ርስት የለ​ህም፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ልብህ የቀና አይ​ደ​ለ​ምና።,አልብከ መክፈልት ወርስት ውስተ ዝ ነገር እስመ ኢኮነ ርቱዐ ልብከ በቅድመ እግዚአብሔር።,You can have no part or share in God’s word because your heart isn’t right with God. +አሁ​ንም ከክ​ፋ​ትህ ተመ​ለ​ስና ንስሓ ግባ። የል​ቡ​ና​ህ​ንም ዐሳብ ይተ​ው​ልህ እንደ ሆነ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ለምን።,ነስሕ ይእዜኒ እምእከይከ ወተጋነይ ለእግዚአብሔር ለእመ የኀድግ ለከ እከየ ልብከ።,"Therefore, change your heart and life! Turn from your wickedness! Plead with the Lord in the hope that your wicked intent can be forgiven," +በመ​ራራ መርዝ ተመ​ር​ዘህ፥ በዐ​መፃ ማሰ​ሪያ ተተ​ብ​ት​በህ የም​ት​ኖር ሆነህ አይ​ሃ​ለ​ሁና።”,እስመ እሬእየከ ዘትነብር በሕምዝ መሪር ወውስተ ማእሰረ ዐመፃ ሀሎከ።,for I see that your bitterness has poisoned you and evil has you in chains.” +ሲሞ​ንም መልሶ፥ “ካላ​ች​ሁት ሁሉ ምንም እን​ዳ​ይ​ደ​ር​ስ​ብኝ እና​ንተ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለም​ኑ​ልኝ” አለ።,ወተሰጥዎሙ ሲሞን ወይቤሎሙ ሰአሉ ሊተ አንትሙ ኀበ እግዚአብሔር ከመ ኢይብጽሐኒ ወኢምን��ኒ እምዘትቤሉኒ።,"Simon replied, “All of you, please, plead to the Lord for me so that nothing of what you have said will happen to me!”" +እነ​ር​ሱም ከመ​ሰ​ከ​ሩና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ከተ​ና​ገሩ በኋላ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ተመ​ለሱ፤ በብ​ዙ​ዎች የሰ​ማ​ርያ መን​ደ​ሮ​ችም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል አስ​ተ​ማሩ።ስለ ፊል​ጶ​ስና ስለ ኢት​ዮ​ጵ​ያ​ዊዉ ጃን​ደ​ረባ,ወእሙንቱሰ ሶበ ነገሩ ወአስምዑ ቃለ እግዚአብሔር ተሠውጡ ኢየሩሳሌም ወመሀሩ ቃለ እግዚአብሔር ውስተ ብዙኃት አህጉረ ሰማርያ።በእንተ ፊልጶስ ወብእሲ ኢትዮጵያዊ,"After the apostles had testified and proclaimed the Lord’s word, they returned to Jerusalem, preaching the good news to many Samaritan villages along the way.Philip and the Ethiopian eunuch" +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አ​ክም ፊል​ጶ​ስን ተና​ገ​ረው፤ እን​ዲ​ህም አለው፥ “በቀ​ትር ጊዜ ተነ​ሣና በደ​ቡብ በኩል ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ወደ ጋዛ በሚ​ያ​ወ​ር​ደው በም​ድረ በዳው መን​ገድ ሂድ።”,ወነበቦ መልአከ እግዚአብሔር ለፊልጶስ ወይቤሎ ተንሥእ ወሑር ጊዜ ቀትር ፍኖተ በድው ዘያወርድ እምኢየሩሳሌም ለጋዛ።,"An angel from the Lord spoke to Philip, “At noon, take the road that leads from Jerusalem to Gaza.”" +ተነ​ሥ​ቶም ሄደ፤ እነ​ሆም፥ የኢ​ት​ዮ​ጵያ ንግ​ሥት የሕ​ን​ደኬ ጃን​ደ​ረባ ከሹ​ሞ​ችዋ የበ​ለጠ፥ በሀ​ብ​ቷም ሁሉ ላይ በጅ​ሮ​ንድ የነ​በረ፥ አንድ የኢ​ት​ዮ​ጵያ ሰው ነበር፤ እር​ሱም ሊሰ​ግድ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም መጣ።,ወተንሥአ ወሖረ ወረከበ ብእሴ እምሰብአ ኢትዮጵያ ኅጽዋ ለህንደኬ ንግሥተ ኢትዮጵያ ወመጋቢሃ ውእቱ ላዕለ ኵሉ መዛግብቲሃ ወሖረ ኢየሩሳሌም ይስግድ።,"So he did. Meanwhile, an Ethiopian man was on his way home from Jerusalem, where he had come to worship. He was a eunuch and an official responsible for the entire treasury of Candace." +ሲመ​ለ​ስም በሰ​ረ​ገ​ላው ላይ ተቀ​ምጦ የነ​ቢዩ የኢ​ሳ​ይ​ያ​ስን መጽ​ሐፍ ያነብ ነበር።,ወእንዘ ይገብእ ነበረ ዲበ ሠረገላሁ ወያነብብ መጽሐፈ ኢሳይያስ ነቢይ።,He was reading the prophet Isaiah while sitting in his carriage. +መን​ፈስ ቅዱ​ስም ፊል​ጶ​ስን፥ “ሂድ፤ ይህን ሰረ​ገላ ተከ​ተ​ለው” አለው።,ወይቤሎ መንፈስ ቅዱስ ለፊልጶስ ሑር ትልዎ ለዝ ሠረገላ።,"The Spirit told Philip, “Approach this carriage and stay with it.”" +ፊል​ጶ​ስም ፈጥኖ ደርሶ የነ​ቢ​ዩን የኢ​ሳ​ይ​ያ​ስን መጽ​ሐፍ ሲያ​ነብ ሰማው፤ ፊል​ጶ​ስም፥ “በውኑ የም​ታ​ነ​በ​ውን ታው​ቀ​ዋ​ለ​ህን?” አለው።,ወሮጸ ፊልጶስ ወበጽሐ ወሰምዖ ያነብብ መጽሐፈ ኢሳይያስ ነቢይ ወይቤሎ ፊልጶስ ተአምርኑ እንከ ዘታነብብ።,"Running up to the carriage, Philip heard the man reading the prophet Isaiah. He asked, “Do you really understand what you are reading?”" +ጃን​ደ​ረ​ባ​ውም፥ “ያስ​ተ​ማ​ረኝ ሳይ​ኖር በምን አው​ቀ​ዋ​ለሁ?” አለው፤ ወደ ሰረ​ገ​ላ​ውም ወጥቶ አብ​ሮት ይቀ​መጥ ዘንድ ፊል​ጶ​ስን ለመ​ነው።,ወይቤሎ ኅጽው በአይቴ አአምር ለእመ አልቦ ዘመሀረኒ ወአስተብቍዖ ለፊልጶስ ከመ ይዕርግ ወይንበር ኅቡረ ምስሌሁ።,"The man replied, “Without someone to guide me, how could I?” Then he invited Philip to climb up and sit with him." +ያነ​በው የነ​በረ የመ​ጽ​ሐፉ ቃልም እን​ዲህ የሚል ነበር፤ “እንደ በግ ወደ መታ​ረድ ተነዳ፤ የበግ ጠቦ​ትም በሚ​ሸ​ል​ተው ፊት እን​ደ​ማ​ይ​ና​ገር እን​ዲሁ አፉን አል​ከ​ፈ​ተም።,ወነገረ መጽሐፍሰ ኀበ ያነብብ ከመዝ ይብል «መጽአ ከመ በግዕ ይጠባሕ ወከመ በግዕ ዘኢይነብብ በቅድመ ዘይቀርፆ ከማሁ ኢከሠተ አፉሁ በሕማሙ።,This was the passage of scripture he was reading:“Like a sheep he was led to the slaughter”“and like a lamb before its shearer is silent”“so he didn’t open his mouth.” +በው​ር​ደቱ ፍርዱ ተወ​ገደ፤ ሕይ​ወቱ ��ም​ድር ተወ​ግ​ዶ​አ​ልና ትው​ል​ዱን ማን ይና​ገ​ራል?”,ወተንሥአ እምኵነኔ ወእምነ ሞቅሕ ወመኑ ይነግር ልደቶ እስመ ተአተተ እምድር ሕይወቱ።»,“In his humiliation justice was taken away from him.”“Who can tell the story of his descendants”“because his life was taken from the earth?” +ጃን​ደ​ረ​ባ​ውም ለፊ​ል​ጶስ መልሶ፥ “ነቢዩ ስለ ማን እን​ዲህ ይላል? ስለ ራሱ ነውን? ወይስ ስለ ሌላ? እባ​ክህ ንገ​ረኝ” አለው።,ወተመይጠ ኀበ ፊልጶስ ውእቱ ኅጽው ወይቤሎ ብቍዐኒ ወንግረኒ በእንተ መኑ ይብል ነቢይ ከመዝ በእንተ ርእሱኑ ወሚመ በእንተ ካልእ።,"The eunuch asked Philip, “Tell me, about whom does the prophet say this? Is he talking about himself or someone else?”" +ፊል​ጶ​ስም አፉን ከፈተ፤ ስለ ኢየ​ሱ​ስም ከዚ​ያው መጽ​ሐፍ ጀምሮ አስ​ተ​ማ​ረው።,ወከሠተ አፉሁ ፊልጶስ ወአኀዘ ይምሀሮ በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ ወይፈክር ሎቱ በውእቱ መጽሐፍ።,"Starting with that passage, Philip proclaimed the good news about Jesus to him." +በመ​ን​ገድ ሲሄ​ዱም ወደ ውኃ ደረሱ፤ ጃን​ደ​ረ​ባ​ውም፥ “እነሆ፥ ውኃ፥ መጠ​መ​ቅን ምን ይከ​ለ​ክ​ለ​ኛል?” አለው።,ወእንዘ የሐውሩ በጽሑ ኀበ ማይ ወይቤሎ ውእቱ ኅጽው ነዋ ማይ ወመኑ ይከልአኒ ተጠምቆ።,"As they went down the road, they came to some water.The eunuch said, “Look! Water! What would keep me from being baptized?”" +ፊል​ጶ​ስም፥ “በፍ​ጹም ልብህ ብታ​ምን ይገ​ባ​ሃል” አለው፤ ጃን​ደ​ረ​ባ​ውም መልሶ፥ “ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ እንደ ሆነ እኔ አም​ና​ለሁ” አለው።,ወይቤሎ ፊልጶስ ይደልወከ ከመ ትእመን በኵሉ ልቡናከ ወአውሥአ ውእቱ ኅጽው ወይቤ አነ አአምን ከመ ኢየሱስ ክርስቶስ ውእቱ ወልዱ ለእግዚአብሔር።, +ሰረ​ገ​ላ​ው​ንም እን​ዲ​ያ​ቆሙ አዘዘ፤ አቁ​መ​ውም ፊል​ጶ​ስና ጃን​ደ​ረ​ባው በአ​ን​ድ​ነት ወደ ውኃው ወረዱ፤ አጠ​መ​ቀ​ውም።,ወአዘዘ ያቅሙ ሠረገላሁ ወአቀሙ ወወረዱ ኅቡረ ኀበ ማይ ፊልጶስ ወውእቱ ኅጽው ወአጥመቆ።,"He ordered that the carriage halt. Both Philip and the eunuch went down to the water, where Philip baptized him." +ከው​ኃ​ዉም ከወጡ በኋላ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ ፊል​ጶ​ስን ነጥቆ ወሰ​ደው፤ ጃን​ደ​ረ​ባ​ዉም ከዚያ ወዲያ አላ​የ​ውም፤ ደስ እያ​ለ​ውም መን​ገ​ዱን ሄደ።,ወወፂኦሙ እማይ መንፈሰ እግዚአብሔር መሠጦ ለፊልጶስ ወኢርእዮ እንከ ውእቱ ኅጽው። ወአተወ ብሔሮ እንዘ ይትፌሣሕ።,"When they came up out of the water, the Lord’s Spirit suddenly took Philip away. The eunuch never saw him again but went on his way rejoicing." +ፊል​ጶ​ስም አዛ​ጦን ወደ​ም​ት​ባል ሀገር ደረሰ፤ በከ​ተ​ማ​ዎ​ችም ሁሉ እየ​ተ​ዘ​ዋ​ወረ ወደ ቂሳ​ርያ እስ​ኪ​ደ​ርስ ድረስ ያስ​ተ​ምር ነበር።,ወበጽሐ ፊልጶስ ሀገረ አዛጦን ወአንሶሰወ ወመሀረ በኵሉ አህጉር እስከ በጽሐ ቂሳርያ።,"Philip found himself in Azotus. He traveled through that area, preaching the good news in all the cities until he reached Caesarea." +ሳውል ግን የጌ​ታን ደቀ መዛ​ሙ​ርት ለመ​ግ​ደል ገና እየ​ዛተ ወደ ሊቀ ካህ​ናቱ ሄደ።,ወሳውልሰ ዓዲሁ ይትቄየም አብያተ ክርስቲያናት ወይቀትሎሙ ለአርዳአ እግዚእነ ወሖረ ኀበ ሊቀ ካህናት።,"Meanwhile, Saul was still spewing out murderous threats against the Lord’s disciples. He went to the high priest," +ምን​አ​ል​ባት በመ​ን​ገድ የሚ​ያ​ገ​ኘው ሰው ቢኖር ወን​ዶ​ች​ንም ሴቶ​ች​ንም እያ​ሰረ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ያመ​ጣ​ቸው ዘንድ በደ​ማ​ስቆ ላሉት ምኵ​ራ​ቦች የሥ​ል​ጣን ደብ​ዳቤ ከሊቀ ካህ​ናቱ ለመነ።,ወሰአለ በኀቤሁ መጽሐፈ መባሕት ለሀገረ ደማስቆ ወለመኳርብት ለእመቦ ዘይረክብ በፍኖት ዕደወ ወአንስተ ከመ ያእትዎሙ ኢየሩሳሌም ሙቁሓኒሆሙ።,"seeking letters to the synagogues in Damascus. If he found persons who belonged to the Way, whether men or women, these letters would authorize him to take them as prisoners to Jerusalem." +ሲሄ​ድም ወደ ደማ​ስቆ ከተማ አቅ​ራ​ቢያ በደ​ረሰ ጊዜ መብ​ረቅ ድን​ገት ከሰ​ማይ ብልጭ አለ​በት።,ወእንዘ የሐውር ሶበ አልጸቀ ለሀገረ ደማስቆ ግብተ በረቀ መብረቅ እምሰማይ ላዕሌሁ።ዘከመ ተጸውዐ ሳውል,"During the journey, as he approached Damascus, suddenly a light from heaven encircled him." +በም​ድር ላይም ወደቀ፤ ወዲ​ያ​ውም፥ “ሳውል፥ ሳውል፥ ለምን ታሳ​ድ​ደ​ኛ​ለህ?” የሚ​ለ​ውን ቃል ሰማ።,ወወድቀ ውስተ ምድር ወሰምዐ ቃለ ዘይቤሎ ሳውል ሳውል ለምንት ትሰድደኒ።,"He fell to the ground and heard a voice asking him, “Saul, Saul, why are you harassing me?”" +ሳው​ልም፥ “አቤቱ፥ አንተ ማነህ?” አለው፤ እር​ሱም፥ “አንተ የም​ታ​ሳ​ድ​ደኝ የና​ዝ​ሬቱ ኢየ​ሱስ ነኝ፤ በሾለ ብረት ላይ ብት​ቆም ለአ​ንተ ይብ​ስ​ሃል” አለው።,ወይቤሎ መኑ አንተ እግዚኦ ወይቤሎ አነ ውእቱ ኢየሱስ ናዝራዊ ዘአንተ ትሰድደኒ ይብእሰከ ረጊጽ ውስተ ቀኖት በሊኅ።,"Saul asked, “Who are you, Lord?”“I am Jesus, whom you are harassing,” came the reply." +እር​ሱም እየ​ፈ​ራና እየ​ተ​ን​ቀ​ጠ​ቀጠ፥ “አቤቱ፥ ምን እን​ዳ​ደ​ርግ ትሻ​ለህ?” አለው፤ ጌታም፥ “ተነ​ሣና ወደ ከተማ ግባ፤ በዚ​ያም ልታ​ደ​ር​ገው የሚ​ገ​ባ​ህን ይነ​ግ​ሩ​ሃል” አለው።,ወእንዘ ይርዕድ ይቤሎ እግዚኦ ምንተኑ ትፈቅድ እግበር አነ ወይቤሎ እግዚእ ተንሥእ ወባእ ሀገረ ወበህየ ይነግሩከ ዘይደልወከ ትግበር።,“Now get up and enter the city. You will be told what you must do.” +ከእ​ር​ሱም ጋር የነ​በ​ሩት ሰዎች ድምፅ እየ​ሰሙ ማን​ንም ሳያዩ ተደ​ን​ቀው ቆሙ።,ወሰብእሰ እለ ምስሌሁ ቆሙ ያጸምዑ ነገሮ ወአልቦ ዘይሬእዩ።,Those traveling with him stood there speechless; they heard the voice but saw no one. +ሳው​ልም ከም​ድር ተነሣ፤ ነገር ግን ዐይ​ኖቹ ተገ​ል​ጠው ሳሉ የሚ​ያ​የው ነገር አል​ነ​በ​ረም፤ እየ​መ​ሩም ወደ ደማ​ስቆ አገ​ቡት።,ወተንሥአ ሳውል እምድር ወእንዘ ክሡታት አዕይንቲሁ አልቦ ዘይሬኢ ወእንዘ ይመርሕዎ አብእዎ ደማስቆ።,"After they picked Saul up from the ground, he opened his eyes but he couldn’t see. So they led him by the hand into Damascus." +በዚ​ያም ሳያይ ሳይ​በ​ላና ሳይ​ጠጣ ሦስት ቀን ቈየ።,ወነበረ ህየ ሠሉሰ ዕለተ እንዘ ኢይሬኢ ወኢይበልዕ ወኢይሰቲ።በእንተ ሐናንያ,For three days he was blind and neither ate nor drank anything. +በደ​ማ​ስ​ቆም ስሙን ሐና​ንያ የሚ​ሉት አንድ ደቀ መዝ​ሙር ነበር፤ ጌታም በራ​እይ ተገ​ልጦ፥ “ሐና​ንያ” ብሎ ጠራው፤ እር​ሱም፥ “አቤቱ፥ እነ​ሆኝ” አለ።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ በሀገረ ደማስቆ ዘእምውስተ አርድእት ዘስሙ ሐናንያ ወአስተርአዮ እግዚእነ በራእይ ወይቤሎ ሐናንያ ወይቤ ነየ እግዚኦ።,"In Damascus there was a certain disciple named Ananias. The Lord spoke to him in a vision, “Ananias!”He answered, “Yes, Lord.”" +ጌታም፥ “ተነ​ሣና ቅን በም​ት​ባ​ለው መን​ገድ ሂድ፤ በይ​ሁዳ ቤትም ከጠ​ር​ሴስ ሀገር የመጣ ሳውል የሚ​ባል ሰው ፈልግ፤ እርሱ አሁን ይጸ​ል​ያ​ልና” አለው።,ወይቤሎ እግዚእነ ተንሥእ ወሑር ሰኰተ እንተ ይብልዋ ርትዕት ወኅሥሥ በቤተ ይሁዳ ዘስሙ ሳውል ዘሀገረ ጠርሴስ እስመ ውእቱ ናሁ ይጼሊ።,"The Lord instructed him, “Go to Judas’ house on Straight Street and ask for a man from Tarsus named Saul. He is praying." +ሳው​ልም በራ​እይ ሐና​ንያ የሚ​ባል ሰው ወደ እርሱ ገብቶ ያይ ዘንድ እጁን ሲጭ​ን​በት አየ።,ወእንዘ ይጼሊ ሳውል አስተርአዮ ብእሲ በአምሳለ ሐናንያ ቦአ ኀቤሁ ወወደየ እዴሁ ዲቤሁ ከመ ይርአይ።,In a vision he has seen a man named Ananias enter and put his hands on him to restore his sight.” +ሐና​ንያ ግን መልሶ እን​ዲህ አለ፥ “አቤቱ፥ ስለ​ዚህ ሰው በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በቅ​ዱ​���​ኖ​ችህ ላይ የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውን ክፉ ነገር ሁሉ ከብዙ ሰዎች ሰም​ቻ​ለሁ።,ወአውሥአ ሐናንያ ወይቤ እግዚኦ ሰማዕኩ በእንተ ውእቱ ብእሲ በኀበ ብዙኃን ኵሎ ዘይገብር እኩየ ዲበ ቅዱሳኒከ በኢየሩሳሌም።,"Ananias countered, “Lord, I have heard many reports about this man. People say he has done horrible things to your holy people in Jerusalem." +ወደ​ዚ​ህም ከካ​ህ​ናቱ አለቃ አስ​ፈ​ቅዶ የመጣ ስም​ህን የሚ​ጠ​ሩ​ትን ሁሉ ሊያ​ስር ነው።”,ወበዝየኒ አስተበዊሖ በኀበ ሊቀ ካህናት መጽአ ከመ ይሞቅሖሙ ለኵሎሙ እለ ይጼውዑ ስመከ።,He’s here with authority from the chief priests to arrest everyone who calls on your name.” +ጌታ​ች​ንም እን​ዲህ አለው፥ “ተነ​ሥና ሂድ፤ በአ​ሕ​ዛ​ብና በነ​ገ​ሥ​ታት፥ በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆ​ችም ፊት ስሜን ይሸ​ከም ዘንድ ለእኔ የተ​መ​ረጠ ዕቃ አድ​ር​ጌ​ዋ​ለ​ሁና።,ወይቤሎ እግዚእነ ተንሥእ ወሑር እስመ ንዋየ ኅሩየ ረሰይክዎ ሊተ ከመ ይጹር ስምየ በቅድመ አሕዛብ ወነገሥት ወደቂቀ እስራኤል።,"The Lord replied, “Go! This man is the agent I have chosen to carry my name before Gentiles, kings, and Israelites." +እኔም ስለ ስሜ መከ​ራን ይቀ​በል ዘንድ እን​ዳ​ለው አሳ​የ​ዋ​ለሁ።”,ወአነ አርእዮ መጠነ ሀለዎ ይሕምም በእንተ ስምየ።በእንተ ድኅነተ ሳውል ወስብከቱ,I will show him how much he must suffer for the sake of my name.” +ያን​ጊ​ዜም ሐና​ንያ ሄደ፤ ወደ ቤትም ገባ፤ እጁ​ንም ጫነ​በ​ትና፥ “ወን​ድሜ ሳውል፥ በመ​ን​ገድ ስት​መጣ የታ​የህ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ታይና መን​ፈስ ቅዱስ ይመ​ላ​ብህ ዘንድ ወደ አንተ ልኮ​ኛል” አለው።,ወሶቤሃ ሖረ ሐናንያ ወቦአ ቤቶ ወወደየ እዴሁ ዲቤሁ ወይቤሎ ሳውል እኁየ ፈነወኒ ኀቤከ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአስተርአየከ በፍኖት እንዘ ትመጽእ ከመ ትርአይ ወይምላእ መንፈስ ቅዱስ ላዕሌከ።,"Ananias went to the house. He placed his hands on Saul and said, “Brother Saul, the Lord sent me—Jesus, who appeared to you on the way as you were coming here. He sent me so that you could see again and be filled with the Holy Spirit.”" +ያን​ጊ​ዜም ፈጥኖ እንደ ቅር​ፊት ያለ ነገር ከዐ​ይ​ኖቹ ላይ ተገፎ ወደቀ፤ ዐይ​ኖ​ቹም ተገ​ለጡ፤ ወዲ​ያ​ውም አየ፤ ተነ​ሥ​ቶም ተጠ​መቀ።,ወሶቤሃ ተሥዕዐ እምአዕይንቲሁ ከመ ዘሣሬት ወተከሥታ አዕይንቲሁ ወርእየ ሶቤሃ ወተንሥአ ወተጠምቀ።,"Instantly, flakes fell from Saul’s eyes and he could see again. He got up and was baptized." +እህ​ልም በላ፤ በረ​ታም፤ ጥቂት ቀንም ከደቀ መዛ​ሙ​ርት ጋር በደ​ማ​ስቆ ሰነ​በተ።,ወበልዐ እክለ ወጸንዐ ወነበረ ደማስቆ ኅዳጠ መዋዕለ ምስለ አርድእት።,"After eating, he regained his strength.He stayed with the disciples in Damascus for several days." +ወዲ​ያ​ው​ኑም “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ነው” ብሎ ስለ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በየ​ም​ኵ​ራ​ቦቹ ሰበከ፥ አስ​ተ​ማ​ረም።,ወሰበከ በጊዜሃ በምኵራባት ወመሀረ በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዘ ይብል ውእቱ ወልደ እግዚአብሔር።,"Right away, he began to preach about Jesus in the synagogues. “He is God’s Son,” he declared." +የሰ​ሙ​ትም ሁሉ አደ​ነቁ፤ እን​ዲ​ህም አሉ፥ “በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ይህን ስም የሚ​ጠ​ሩ​ትን ሁሉ ይጠ​ላ​ቸው የነ​በ​ረው ይህ አይ​ደ​ለ​ምን? ስለ​ዚህ ወደ​ዚህ የመ​ጣው እያ​ሰረ ወደ ሊቀ ካህ​ናቱ ሊወ​ስ​ዳ​ቸው አይ​ደ​ለ​ምን?”,ወአንከሩ ኵሎሙ እለ ሰምዑ ወይቤሉ አኮኑ ዝንቱ ዘኮነ ይሰድዶሙ ለእለ ይጼውዑ ዘንተ ስመ በኢየሩሳሌም ወዝየኒ በእንተዝ መጽአ ከመ ይሞቅሖሙ ወይሰዶሙ ኀበ ሊቃነ ካህናት።,"Everyone who heard him was baffled. They questioned each other, “Isn’t he the one who was wreaking havoc among those in Jerusalem who called on this name? Hadn’t he come here to take those same people as prisoners to the chief priests?”" +ሳውል ግን እየ​በ​ረታ ሔደ፤ ���ደ​ማ​ስ​ቆም ለነ​በ​ሩት አይ​ሁድ ይህ ክር​ስ​ቶስ እንደ ሆነ እያ​ስ​ረዳ መልስ አሳ​ጣ​ቸው።,ወሳውልሰ ፈድፋደ ይጸንዖሙ ወይመውኦሙ ለአይሁድ እለ ይነብሩ ደማስቆ ወያበጽሕ ሎሙ ከመ ውእቱ ክርስቶስ።በእንተ ምክረ አይሁድ ላዕለ ሳውል,But Saul grew stronger and stronger. He confused the Jews who lived in Damascus by proving that Jesus is the Christ. +ከብዙ ቀንም በኋላ አይ​ሁድ ሳው​ልን ይገ​ድ​ሉት ዘንድ ተማ​ከሩ።,ወእምድኅረ ብዙኅ መዋዕል ተማከሩ አይሁድ ይቅትልዎ ለሳውል።,"After this had gone on for some time, the Jews hatched a plot to kill Saul." +ሳውል ግን በእ​ርሱ ላይ ሊያ​ደ​ር​ጉት የሚ​ሹ​ትን ዐወ​ቀ​ባ​ቸው፤ ሊገ​ድ​ሉ​ትም በቀ​ንና በሌ​ሊት የከ​ተ​ማ​ውን በር ይጠ​ብቁ ነበር።,ወአእመሮሙ ሳውል ምክሮሙ ዘይፈቅዱ ይግበሩ ላዕሌሁ ወየዐቅቡ አናቅጸ ሀገር መዓልተ ወሌሊተ ከመ ይቅትልዎ።በእንተ ሑረቱ ኢየሩሳሌም,"However, he found out about their scheme. They were keeping watch at the city gates around the clock so they could assassinate him." +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትም በሌ​ሊት ወሰ​ዱት፤ በቅ​ር​ጫ​ትም አድ​ር​ገው በቅ​ጽሩ ድም​ድ​ማት ላይ አወ​ረ​ዱት።,ወነሥእዎ አርድእት ሌሊተ ወአውረድዎ በአስፈሬድ እንተ ተድባበ ቅጽር።,But his disciples took him by night and lowered him in a basket through an opening in the city wall. +ሳው​ልም ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም በደ​ረሰ ጊዜ ሊገ​ና​ኛ​ቸው ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትን ፈለ​ጋ​ቸው። ሁሉም ፈሩት፤ የጌ​ታ​ችን ደቀ መዝ​ሙር እንደ ሆነ አላ​መ​ኑ​ትም ነበ​ርና።,ወበጺሖ ሳውል ኢየሩሳሌም ኀሠሦሙ ለአርድእት ይትራከቦሙ ወፈርህዎ ኵሎሙ ወኢአምንዎ ከመ ኮነ ረድኦ ለእግዚእነ።ዘከመ ነሥኦ በርናባስ ለሳውል,"When Saul arrived in Jerusalem, he tried to join the disciples, but they were all afraid of him. They didn’t believe he was really a disciple." +በር​ና​ባ​ስም አግ​ኝቶ ወደ ሐዋ​ር​ያት ወሰ​ደው፤ ጌታ​ች​ንም በመ​ን​ገድ እንደ ተገ​ለ​ጠ​ለ​ትና እንደ አነ​ጋ​ገ​ረው፥ በደ​ማ​ስ​ቆም በኢ​የ​ሱስ ስም እንደ አስ​ተ​ማረ ነገ​ራ​ቸው።,ወነሥኦ በርናባስ ወወሰዶ ኀበ ሐዋርያት ወነገሮሙ ዘከመ አስተርአዮ እግዚእነ በፍኖት ወዘከመ ተናገሮ ወዘከመ መሀረ በስሙ ለኢየሱስ በደማስቆ።,Then Barnabas brought Saul to the apostles and told them the story about how Saul saw the Lord on the way and that the Lord had spoken to Saul. He also told them about the confidence with which Saul had preached in the name of Jesus in Damascus. +በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም አብ​ሮ​አ​ቸው ይገ​ባና ይወጣ ነበረ፤ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ስምም በግ​ልጥ ያስ​ተ​ምር ነበር።,ወነበረ ይበውእ ወይወፅእ ምስሌሆሙ በኢየሩሳሌም ወይሜህር ክሡተ በስሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ።,"After this, Saul moved freely among the disciples in Jerusalem and was speaking with confidence in the name of the Lord." +ከግ​ሪክ ሀገር መጥ​ተው የነ​በ​ሩ​ት​ንም አይ​ሁድ ይከ​ራ​ከ​ራ​ቸው ነበር፤ እነ​ር​ሱም ደግሞ ሊገ​ድ​ሉት ፈለጉ።,ወይትዋቀሦሙ ለአረሚ ወፈቀዱ ካዕበ እሙንቱ ይቅትልዎ።በእንተ ተፈንዎቱ ለሳውል ጠርሲስ,"He got into debates with the Greek-speaking Jews as well, but they tried to kill him." +ወን​ድ​ሞ​ችም ይህን ባወቁ ጊዜ ወደ ቂሳ​ርያ አወ​ረ​ዱት፤ ከዚ​ያም ወደ ጠር​ሴስ ላኩት።,ወአእሚሮሙ ቢጹ አውረድዎ ቂሳርያ ወእምዝ ፈነውዎ ጠርሴስ።,"When the family of believers learned about this, they escorted him down to Caesarea and sent him off to Tarsus." +በይ​ሁዳ፥ በሰ​ማ​ር​ያና በገ​ሊላ ያሉ አብ​ያተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ናት ሁሉ በሰ​ላም ኖሩ፤ ታነ​ጹም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በመ​ፍ​ራት ጸን​ተው ኖሩ፤ ሕዝ​ቡም በመ​ን​ፈስ ቅዱስ አጽ​ና​ኝ​ነት በዙ።ቅዱስ ጴጥ​ሮስ ኤን​ያን እንደ ፈወሰ,ወነበራ ኵሎን አብያተ ክርስቲያናት ዘይሁዳ ወሰማርያ ወገሊላ በሰ���ም ወተሐንጻ ወሖራ በፍርሃተ እግዚአብሔር ወበዝኁ ሕዝብ በትምህርተ መንፈስ ቅዱስ።በእንተ አንሶስዎቱ ለጴጥሮስ,"Then the church throughout Judea, Galilee, and Samaria enjoyed a time of peace. God strengthened the church, and its life was marked by reverence for the Lord. Encouraged by the Holy Spirit, the church continued to grow in numbers.Peter heals and raises the dead" +ከዚ​ህም በኋላ ጴጥ​ሮስ በየ​ቦ​ታዉ ሲዘ​ዋ​ወር በልዳ ወደ​ሚ​ኖ​ሩት ቅዱ​ሳን ዘንድ ደረሰ።,ወእምዝ አንሶሰወ ጴጥሮስ በኀበ ኵሎሙ ቅዱሳን እለ ይነብሩ ልዳ።,"As Peter toured the whole region, he went to visit God’s holy people in Lydda." +በዚ​ያም ኤንያ የተ​ሰኘ ሰውን አገኘ፤ እር​ሱም ታሞ በአ​ልጋ ከተኛ ስም​ንት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ ሽባ ነበ​ርና።,ወረከበ በህየ ብእሴ ዘስሙ ኤንያ ወሰመንቱ ዓመቱ ሎቱ እምዘ ደወየ ወሰከበ ውስተ ዐራት እስመ ውእቱ መፃጕዕ።,There he found a man named Aeneas who was paralyzed and had been confined to his bed for eight years. +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “ኤንያ ሆይ፥ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ይፈ​ው​ስህ፤ ተነ​ሥና አል​ጋ​ህን አን​ጥፍ” አለው፤ ያን​ጊ​ዜም ተነሣ።,ወይቤሎ ጴጥሮስ ኤንያ ተሣሀለከ ያሕዩከ ኢየሱስ ክርስቶስ ተንሥእ ወንሣእ ዐራተከ ወተንሥአ ሶቤሃ ወነሥአ ዐራቶ።,"Peter said to him, “Aeneas, Jesus Christ heals you! Get up and make your bed.” At once he got up." +በል​ዳና በሳ​ሮና የሚ​ኖ​ሩም ሁሉ እር​ሱን አይ​ተው ወደ ጌታ​ችን ተመ​ለሱ።ስለ ጣቢታ,ወርእይዎ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ልዳ ወሳሮና ወተመይጡ ኀበ እግዚእነ።በእንተ ጣቢታ,Everyone who lived in Lydda and Sharon saw him and turned to the Lord. +በኢ​ዮጴ ሀገ​ርም ጣቢታ የም​ት​ባል አን​ዲት ደቀ መዝ​ሙር ነበ​ረች፤ በት​ር​ጓ​ሜ​ውም ዶር​ቃስ ይሉ​አ​ታል፤ ፌቆ ማለት ነው፤ እር​ስ​ዋም ብዙ ደጋግ ሥራ ትሠራ ነበር፤ ምጽ​ዋ​ትም ትሰጥ ነበር።,ወበሀገረ ኢዮጴ ሀለወት አሐቲ ረድእት እንተ ስማ ጣቢታ ዘበትርጓሜሁ ይብልዋ ዶርቃስ ወይጠል ብሂል ወብዙኀ ምግባረ ሠናየ ትገብር ወትሁብ ምጽዋተ።,In Joppa there was a disciple named Tabitha . Her life overflowed with good works and compassionate acts on behalf of those in need. +ያን​ጊ​ዜም ታማ ሞተ​ችና በድ​ን​ዋን አጥ​በው በሰ​ገ​ነት አስ​ተ​ኙ​አት።,ወውእተ አሚረ ሞተት ደዊያ ወኀፀብዋ በድና ወአስከብዋ ውስተ ጽርሕ።,"About that time, though, she became so ill that she died. After they washed her body, they laid her in an upstairs room." +ልዳም ለኢ​ዮጴ ቅርብ ነበ​ርና ደቀ መዛ​ሙ​ርት ጴጥ​ሮስ በዚያ እን​ዳለ ሰም​ተው ወደ እነ​ርሱ መም​ጣት እን​ዳ​ይ​ዘ​ገይ ይማ​ል​ዱት ዘንድ ሁለት ሰዎ​ችን ወደ እርሱ ላኩ።,ወቅሩብ ሀገረ ልዳ ለኢዮጴ ወሰሚዖሙ አርድእት ከመ ሀሎ ጴጥሮስ ህየ ለአኩ ኀቤሁ ክልኤተ ዕደወ ያስተብቍዕዎ ኢይትሀከይ በጺሖቶሙ።,"Since Lydda was near Joppa, when the disciples heard that Peter was there, they sent two people to Peter. They urged, “Please come right away!”" +ጴጥ​ሮ​ስም ተነ​ሥቶ አብ​ሮ​አ​ቸው ሄደ፤ በደ​ረ​ሰም ጊዜ ወደ ሰገ​ነት አወ​ጡት፤ ባል​ቴ​ቶ​ችም ሁሉ ወደ እርሱ መጥ​ተው በፊቱ ቆሙ፤ ያለ​ቅ​ሱ​ላ​ትም ነበር፤ ዶር​ቃ​ስም በሕ​ይ​ወት ሳለች የሠ​ራ​ች​ውን ቀሚ​ሱ​ንና መጐ​ና​ጸ​ፊ​ያ​ውን አሳ​ዩት።,ወተንሥአ ጴጥሮስ ወሖረ ምስሌሆሙ ወበጺሖ አዕረግዎ ጽርሐ ወመጽኣ ኀቤሁ ኵሎን ዕቤራት ወቆማ ቅድሜሁ ወአኀዛ ይብክያሃ ወአርአያሁ አልባሰ ወክዳናተ ዘአረዘቶን ዶርቃስ እንዘ ሀለወት ውስተ ሕይወት።,"Peter went with them. Upon his arrival, he was taken to the upstairs room. All the widows stood beside him, crying as they showed the tunics and other clothing Dorcas made when she was alive." +ጴጥ​ሮ​ስም ሁሉን ካስ​ወጣ በኋላ ተን​በ​ር​ክኮ ጸለየ፤ ወደ በድ​ን​ዋም መለስ ብሎ፥ “ጣቢታ ሆይ፥ ተነሽ” አላት፤ እር​ስ​ዋም ዐይ​ኖ​ች​ዋን ገለ​ጠች፤ ያን​ጊ��ዜም ጴጥ​ሮ​ስን አየ​ችው፤ ቀና ብላም ተቀ​መ​ጠች።,ወሰደደ ጴጥሮስ ኵሎ ወሰገደ ወጸለየ ወተመይጠ መንገለ በድና ወይቤላ ጣቢታ ተንሥኢ ወከሠተት አዕይንቲሃ ወሶቤሃ ርእየቶ ለጴጥሮስ ወነበረት።,"Peter sent everyone out of the room, then knelt and prayed. He turned to the body and said, “Tabitha, get up!” She opened her eyes, saw Peter, and sat up." +እጁ​ንም ለእ​ር​ስዋ ሰጥቶ አስ​ነ​ሣት፤ ቅዱ​ሳ​ን​ንና ባል​ቴ​ቶ​ች​ንም ጠርቶ እር​ስ​ዋን አድኖ ሰጣ​ቸው።,ወመጠዋ እዴሁ ወአንሥኣ ወጸውዖሙ ለቅዱሳንሂ ወለዕቤራትሂ ወአወፈያ ኪያሃ ሕያውታ።,"He gave her his hand and raised her up. Then he called God’s holy people, including the widows, and presented her alive to them." +በኢ​ዮ​ጴም ያሉ ሁሉ ይህን ሰሙ፤ ብዙ​ዎ​ችም በጌ​ታ​ችን አመኑ።,ወሰምዑ ኵሉ ኢዮጴ ወአምኑ ብዙኃን በእግዚእነ።,"The news spread throughout Joppa, and many put their faith in the Lord." +ጴጥ​ሮ​ስም በኢ​ዮጴ በቍ​ር​በት ፋቂው በስ​ም​ዖን ቤት ብዙ ቀን ተቀ​መጠ።,ወነበረ ጴጥሮስ ብዙኀ መዋዕለ በሀገረ ኢዮጴ ወኀደረ ውስተ ቤተ ስምዖን ሰፋዪ።,Peter stayed for some time in Joppa with a certain tanner named Simon. +ከጥ​ንት ጀምሮ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በብዙ ዐይ​ነ​ትና በብዙ ጎዳና ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን በነ​ቢ​ያት ተና​ገረ።,በብዙኅ ነገር ወበብዙኅ መክፈልት አይድዐ እግዚአብሔር ለአበዊነ በነቢያቲሁ እምትካት።,"In the past, God spoke through the prophets to our ancestors in many times and many ways." +በኋላ ዘመን ግን ሁሉን ወራሽ ባደ​ረ​ገው፥ ሁሉ​ንም በፈ​ጠ​ረ​በት በልጁ ነገ​ረን።,ወበደኃሪሰ መዋዕል ነገረነ በወልዱ ዘረሰዮ ወራሴ ለኵሉ ወቦቱ ፈጠሮ ለኵሉ።,"In these final days, though, he spoke to us through a Son. God made his Son the heir of everything and created the world through him." +እር​ሱም የክ​ብሩ መን​ጸ​ባ​ረ​ቅና የመ​ልኩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በሥ​ል​ጣኑ ቃል እየ​ደ​ገፈ ኀጢ​አ​ታ​ች​ንን በራሱ ካነጻ በኋላ፥ በሰ​ማ​ያት በግ​ር​ማው ቀኝ ተቀ​መጠ።,ዘውእቱ ብርሃነ ስብሐቲሁ ወአምሳለ አርኣያሁ ዘይእኅዝ ኵሎ በኀይለ ቃሉ ወውእቱ በህላዌሁ ገብረ በዘያነጽሕ ኀጢአተነ ወነበረ በየማነ ዕበዩ በሰማያት።,"The Son is the light of God’s glory and the imprint of God’s being. He maintains everything with his powerful message. After he carried out the cleansing of people from their sins, he sat down at the right side of the highest majesty." +በዚ​ህን ያህል መብ​ለጥ ከመ​ላ​እ​ክት በላይ ሆኖ ከስ​ማ​ቸው የሚ​በ​ል​ጥና የሚ​ከ​ብር ስምን ወረሰ።,ወተለዐለ እመላእክት በዘመጠነዝ ኀየሰ ወወረሰ ስመ ዘየዐቢ እምአስማቲሆሙ ወይከብር።,"And the Son became so much greater than the other messengers, such as angels, that he received a more important title than theirs.Speaking to the Son and angels" +ከመ​ላ​እ​ክ​ትስ ከሆነ ጀምሮ፥ “አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወለ​ድ​ሁህ” ዳግ​መ​ኛም፥ “እኔ አባት እሆ​ነ​ዋ​ለሁ እር​ሱም ልጄ ይሆ​ነ​ኛል” ያለው ከቶ ለማን ነው?,ለመኑ እመላእክቲሁ ይቤሎ እምአመ ኮነ «ወልድየ አንተ ወአነ ዮም ወለድኩከ» ወካዕበ ይቤ «አነ እከውኖ አባሁ ወውእቱኒ ይከውነኒ ወልድየ።»,"After all, when did God ever say to any of the angels:“You are my Son. ”“Today I have become your Father?”Or, even,“I will be his Father, ”“and he will be my Son?”" +ዳግ​መ​ኛም በኵ​ርን ወደ ዓለም በላ​ከው ጊዜ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መላ​እ​ክት ሁሉ ይሰ​ግ​ዱ​ለ​ታል” አለ።,ወአመ ካዕበ ፈነዎ ለበኵሩ ውስተ ዓለም ይቤ ይሰግዱ ሎቱ ኵሎሙ መላእክተ እግዚአብሔር።,"But then, when he brought his firstborn into the world, he said,“All of God’s angels must worship him.”" +ስለ መላ​እ​ክ​ቱም፥ “መላ​እ​ክ​ቱን ነፋ​ሳት፥ የሚ​ላ​ኩ​ት​ንም የእ​ሳት ነበ​ል​ባል የሚ​ያ​ደ​ር​ጋ​ቸው እርሱ ነው” አለ።,ወበእንተ መላእክቲሁሰ ይቤ ዘይሬስዮሙ ለመላእክቲሁ መንፈሰ ወለእለ ይትለአክዎ ነደ እሳት።,He talks about the angels:“He’s the one who uses the spirits for his messengers ”“and who uses flames of fire as ministers.” +ስለ ልጁ ግን፥ “ጌታ ሆይ፥ ዙፋ​ንህ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ነው፤ የመ​ን​ግ​ሥ​ትህ በት​ርም የጽ​ድቅ በትር ነው” አለ።,ወበእንተ ወልዱሰ ይቤ መንበርከ እግዚኦ ለዓለመ ዓለም በትረ ጽድቅ ወበትረ መንግሥትከ።,"But he says to his Son,“God, your throne is forever ”“and your kingdom’s scepter is a rod of justice. ”" +“ጽድ​ቅን ወደ​ድህ፤ ዐመ​ፃ​ንም ጠላህ፤ ስለ​ዚ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክህ እን​ዳ​ንተ ካሉት ይልቅ የሚ​በ​ልጥ የደ​ስታ ዘይ​ትን ቀባህ።”,አፍቀርከ ጽድቀ ወዐመፃ ጸላእከ ወበእንተዝ ቀብዐከ እግዚአብሔር አምላክከ ቅብዐ ትፍሥሕት ዘይኄይስ እምእለ ከማከ።,"“You loved righteousness and hated lawless behavior. ”“That is why God, your God, ”“has anointed you more than your companions with the oil of joy.”" +ዳግ​መ​ኛም እን​ዲህ አለ፥ “አቤቱ አንተ አስ​ቀ​ድሞ ምድ​ርን መሠ​ረ​ትህ፤ ሰማ​ያ​ትም የእ​ጆ​ችህ ሥራ ናቸው።,ወካዕበ ይቤ አንተ እግዚኦ አቅደምከ ሣርሮታ ለምድር ወግብረ እደዊከ እማንቱ ሰማያት።,"And he says,“You, Lord, laid the earth’s foundations in the beginning, ”“and the heavens are made by your hands. ”" +እነ​ርሱ ያል​ፋሉ፤ አንተ ግን ትኖ​ራ​ለህ፤ ሁሉ እንደ ልብስ ያረ​ጃል፤,እማንቱሰ ይትኀጐላ ወአንተሰ ትሄሉ ወኵሉ ከመ ልብስ ይበሊ ወከመ ሞጣሕት ትጠውሞሙ ወይጠወሙ።,"“They will pass away, ”“but you remain. ”“They will all wear out like old clothes. ”" +እንደ መጋ​ረ​ጃም ትጠ​ቀ​ል​ላ​ቸ​ዋ​ለህ፤ ይለ​ወ​ጣ​ሉም፤ አንተ ግን መቼም መች አንተ ነህ፤ ዘመ​ን​ህም የማ​ይ​ፈ​ጸም ነው።”,ወአንተሰ አንተ ክመ ወዓመቲከኒ ዘኢየኀልቅ።,"“You will fold them up like a coat. ”“They will be changed like a person changes clothes, ”“but you stay the same, ”“and the years of your life won’t come to an end.”" +ከሆነ ጀምሮ ከመ​ላ​እ​ክት፥ “ጠላ​ቶ​ች​ህን ከእ​ግ​ርህ ጫማ በታች እስከ አደ​ር​ግ​ልህ ድረስ በቀኜ ተቀ​መጥ” ማንን አለው?,ለመኑ እመላእክቲሁ ይቤሎ እምአመ ኮነ ንበር በየማንየ እስከ አገብኦሙ ለጸላእትከ ታሕተ መከየደ እገሪከ።,"When has he ever said to any of the angels,“Sit at my right side ”“until I put your enemies under your feet like a footstool?”" +መላ​እ​ክት ሁሉ መና​ፍ​ስት አይ​ደ​ሉ​ምን? የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን ይወ​ርሱ ዘንድ ስለ አላ​ቸው ሰዎ​ችስ ለአ​ገ​ል​ግ​ሎት ይላኩ የለ​ምን?,አኮኑ ኵሎሙ መላእክት መንፈስ እሙንቱ ወይትፌነዉ ለመልእክት በእንተ እለ ሀለዎሙ ይረሱ ሕይወተ ዘለዓለም።,Aren’t all the angels ministering spirits who are sent to serve those who are going to inherit salvation? +ሕጉ ሊመጣ ያለው የበጎ ነገር እው​ነ​ተኛ አም​ሳል ሳይ​ሆን የነ​ገር ጥላ አለ​ውና፤ ስለ​ዚ​ህም በየ​ዓ​መቱ ዘወ​ትር በሚ​ያ​ቀ​ር​ቡት በዚያ መሥ​ዋ​ዕት የሚ​ቀ​ር​ቡ​ትን ሊፈ​ጽም ከቶ አይ​ች​ልም።,እስመ ጽላሎታ ይእቲ ኦሪት ለእንተ ትመጽእ ሠናይት እስመ ኢኮነት ለሊሃ ወበእንተ ዝንቱ አመ ያበውኡ መሥዋዕተ ዘልፈ በኵሉ ዓመት ኢይክል ለሊሁ ግሙራ ፈጽሞ ለእለ ያበውእዎ።,"The Law is a shadow of the good things that are coming, not the real things themselves. It never can perfect the ones who are trying to draw near to God through the same sacrifices that are offered continually every year." +ይህስ ባይ​ሆን ከሚ​ሠ​ዉት መሥ​ዋ​ዕት ባረፉ ነበር፥ ለሚ​ሠ​ዉት ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ያስ​ተ​ሰ​ር​ይ​ላ​ቸው ነበ​ርና፥ ባአ​ንድ ጊዜም ያነ​ጻ​ቸው ነበ​ርና።,ወእመ አኮሰ እምአዕረፉ እምዘይሠውዑ እስመ ይሰሪ ሎሙ ኀጢአቶሙ ለእለ ይሠውዑ ወያነጽሖሙ በምዕር።,"Otherwise, wouldn’t they have stopped being offered? If the people carrying out their religious duties had been completely cleansed once, no one would have been aware of sin anymore." +ነገር ግን በዚ​ያው መሥ​ዋ​ዕት በየ​ዓ​መቱ የኀ​ጢ​አት መታ​ሰ​ቢያ አድ​ር​ገው የሚ​ያ​ቀ​ር​ቡት ነበ​ራ​ቸው።,አላ ዳእሙ ቦሙ ዘይገብሩ ተዝካረ ኀጢአት በበ ዓመት በውእቱ መሥዋዕት።,"Instead, these sacrifices are a reminder of sin every year," +የላ​ምና የፍ​የል ደም ኀጢ​አ​ትን ሊያ​ስ​ተ​ሰ​ርይ አይ​ች​ል​ምና።,እስመ ኢይክል ደመ ላሕም ወጠሊ ይኅድግ ኀጢአተ።,because it’s impossible for the blood of bulls and goats to take away sins. +ስለ​ዚ​ህም ወደ ዓለም በሚ​መ​ጣ​በት ጊዜ እን​ዲህ አለ፥ “መሥ​ዋ​ዕ​ት​ንና ቍር​ባ​ንን አል​ወ​ደ​ድ​ህም፤ ሥጋን አለ​በ​ስ​ኸኝ እንጂ።,ወበእንተዝ አመ ይመጽእ ውስተ ዓለም ይቤ «መሥዋዕተ ወቍርባነ ኢፈቀድከ አላ አልበስከኒ ሥጋ።,"Therefore, when he comes into the world he says,“You didn’t want a sacrifice or an offering, ”“but you prepared a body for me; ”" +በሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕ​ትና ስለ ኀጢ​አት በሚ​ቀ​ር​በው መሥ​ዋ​ዕት ደስ አላ​ለ​ህም።,መሥዋዕተ ዘበእንተ ኀጢአት ኢሠመርከ።,“you weren’t pleased with entirely burned offerings or a sin offering. ” +ያን​ጊዜ እነሆ፥ በመ​ጽ​ሐፍ ራስ ስለ እኔ እንደ ተጻፈ፥ አም​ላኬ ሆይ፥ ፈቃ​ድ​ህን አደ​ርግ ዘንድ መጥ​ቻ​ለሁ አልሁ።”,ውእተ ጊዜ እቤ ነየ መጻእኩ ውስተ ርእሰ መጽሐፍ ተጽሕፈ በእንቲኣየ ከመ እግበር ፈቃደከ መከርኩ አምላክየ።»,"“So then I said, ”“Look, I’ve come to do your will, God.”“This has been written about me in the scroll.”" +በዚህ ላይ “መሥ​ዋ​ዕ​ት​ንና መባን፥ በሙሉ የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕ​ት​ንም፥ ስለ ኀጢ​አ​ትም የሚ​ሠዋ መሥ​ዋ​ዕ​ትን አል​ወ​ደ​ድ​ህም፤ በእ​ር​ሱም ደስ አላ​ለ​ህም” ብሎ ተና​ገረ፤ እነ​ዚ​ህም እንደ ሕግ የሚ​ቀ​ርቡ ናቸው።,መልዕልቶ ይቤ መሥዋዕተ ወቍርባነ ኢፈቀድኩ ዘበእንተ ኀጢአት ኢሠመርኩ ዘይሠውዑ በሕገ ኦሪት ብሂሎ።,"He says above, “You didn’t want ”and “you weren’t pleased with a sacrifice or an offering ”or “with entirely burned offerings or a purification offering,” which are offered because the Law requires them." +ከዚህ በኋላ፥ “አም​ላኬ ሆይ፥ ፈቃ​ድ​ህን አደ​ርግ ዘንድ እነሆ፥ መጣሁ” አለ፤ ይህ ቃል የኋ​ለ​ኛ​ውን ያቆም ዘንድ የፊ​ተ​ኛ​ውን ያፈ​ር​ሳል።,ወእምዝ ይቤ ነየ መጻእኩ ከመ እግበር ፈቃደከ አምላኪየ ወዝ ቃል ይነሥት ቀዳማየ ከመ ያቅም ደኃራየ።,"Then he said, “Look, I’ve come to do your will”. He puts an end to the first to establish the second." +በፈ​ቃ​ዱም አንድ ጊዜ በተ​ደ​ረ​ገው በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በሥ​ጋዉ ቍር​ባን ተቀ​ደ​ስን።,ከመ ንትቀደስ በሥምረቱ በቍርባነ ሥጋሁ ለኢየሱስ ክርስቶስ ዘኮነ በምዕር።,We have been made holy by God’s will through the offering of Jesus Christ’s body once for all. +ሊቀ ካህ​ና​ትም ሁሉ ዘወ​ትር እያ​ገ​ለ​ገለ ይቆም ነበር፤ ፈጽሞ ኀጢ​አት ማስ​ተ​ስ​ረይ የማ​ይ​ቻ​ላ​ቸ​ውን እነ​ዚ​ያን መሥ​ዋ​ዕ​ቶች ብቻም ይሠዋ ነበር።,ወኵሉ ሊቀ ካህናት ይቀውም ኵሎ አሚረ ወይሠውዕ ኪያሃ ክመ መሥዋዕተ እንተ ለግሙራ ኢትክል አንጽሖ ኀጢአት።,"Every priest stands every day serving and offering the same sacrifices over and over, sacrifices that can never take away sins." +እርሱ ግን ስለ ኀጢ​አት አን​ድን መሥ​ዋ​ዕት ለዘ​ለ​ዓ​ለም አቅ​ርቦ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቀኝ ተቀ​መጠ።,ወውእቱሰ ምዕረ ሦዐ መሥዋዕተ እንተ ለዝሉፉ በእንተ ኀጢአትነ ወነበረ በየማነ እግዚአብሔር።,"But when this priest offered one sacrifice for sins for all time, he sat down at the right side of God." +እን​ግ​ዲህ ጠላ​ቶቹ ከእ​ግሩ በታች እስ​ኪ​ወ​ድቁ ድረስ ይጠ​ብ​ቃል።,ወይጸንሕ እንከ እስከ ይገብኡ ጸላእቱ ታሕተ መከየደ እገሪሁ።,"Since then, he’s waiting until his enemies are made into a footstool for his feet," +ለሚ​ቀ​ደ​ሱ​ትም ለዘ​ለ​ዓ​ለም የም​ት​ሆን አን​ዲት መሥ​ዋ​ዕ​ትን ሠዋ።,አሐተ መሥዋዕተ ገብረ እንተ ለግሙራ ለእለ ይትቄደሱ።,because he perfected the people who are being made holy with one offering for all time. +መን​ፈስ ቅዱ​ስም ምስ​ክ​ራ​ችን ነው።,ወሰማዕትነ መንፈስ ቅዱስ።,"The Holy Spirit affirms this when saying," +“ከእ​ነ​ዚያ ወራ​ቶች በኋላ የም​ገ​ባ​ላ​ቸው ኪዳን ይህቺ ናት ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ሕጌን በል​ባ​ቸው አኖ​ረ​ዋ​ለሁ፤ በል​ቡ​ና​ቸ​ውም እጽ​ፈ​ዋ​ለሁ ካለ በኋላ።,እምድኅረ ይቤ ዛቲ ሥርዐት እንተ እሠርዕ ሎሙ እምድኅረ እማንቱ መዋዕል ይቤ እግዚአብሔር «እወዲ ሕግየ ውስተ ልቦሙ ወእጽሕፎ ውስተ ኅሊናሆሙ።»,"“This is the covenant that I will make with them. ”“After these days, says the Lord, ”“I will place my laws in their hearts ”“and write them on their minds. ”" +ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ው​ንና በደ​ላ​ቸ​ውን ደግሜ አላ​ስ​ብ​ባ​ቸ​ውም” ብሏል።,«ወኢይዜከር እንከ ኀጢአቶሙ ወአበሳሆሙ።»,“And I won’t remember their sins ”“and their lawless behavior anymore.” +እን​ዲ​ህም ኀጢ​አት የሚ​ሰ​ረይ ከሆነ፥ እን​ግ​ዲህ ወዲህ ስለ ኀጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት አያ​ስ​ፈ​ል​ግም።ስለ ወን​ጌል ካህ​ናት,ወእምከመሰ ይትኀደግ ከመዝ አልቦ እንከ መሥዋዕት በእንተ ኀጢአት።,"When there is forgiveness for these things, there is no longer an offering for sin.Second summary of the message" +እን​ግ​ዲህ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ደም ወደ መቅ​ደስ ለመ​ግ​ባት ባለ​ሙ​አ​ል​ነት አለን።,ብነ አኀዊነ ሞገስ ውስተ በኣትነ ቤተ መቅደስ በደሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ።,"Brothers and sisters, we have confidence that we can enter the holy of holies by means of Jesus’ blood," +በሥ​ጋው መጋ​ረጃ በኩል የሕ​ይ​ወ​ት​ንና የጽ​ድ​ቅን መን​ገድ ፈጽሞ አድ​ሶ​ል​ና​ልና።,እስመ ሐደሰ ለነ ፍኖተ ጽድቅ ወሕይወት ግብተ በመንጦላዕተ ሥጋሁ።,"through a new and living way that he opened up for us through the curtain, which is his body," +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ታላቅ ካህን አለን።,ካህን ዐቢይ ለቤተ እግዚአብሔር።,and we have a great high priest over God’s house. +እን​ግ​ዲህ ከክፉ ሕሊና ለመ​ን​ጻት ልባ​ች​ንን ተረ​ጭ​ተን፥ ሰው​ነ​ታ​ች​ን​ንም በጥሩ ውኃ ታጥ​በን በተ​ረ​ዳ​ን​በት እም​ነት በቅን ልብ እን​ቅ​ረብ።,ንቅረብ እንከ በልበ ጽድቅ ወበሃይማኖት ፍጹም ምእመን እንዘ ንጹሕ ልብነ ወንጹሓን ንሕነ እምግባረ እከይ ወኅፁብ ሥጋነ በማይ ንጹሕ።,"Therefore, let’s draw near with a genuine heart with the certainty that our faith gives us, since our hearts are sprinkled clean from an evil conscience and our bodies are washed with pure water." +እን​ግ​ዲህ የማ​ይ​ና​ወ​ጠ​ውን የተ​ስ​ፋ​ች​ንን እም​ነት እና​ጽና፤ ተስፋ የሰጠ እርሱ የታ​መነ ነውና።,ናጽንዕ እንከ አሚነ ወተስፋነ ዘኢያንቀለቅል፥ ዘእንበለ ነውር እስመ ጻድቅ ዘአሰፈወነ።,"Let’s hold on to the confession of our hope without wavering, because the one who made the promises is reliable." +በፍ​ቅ​ርና በበጎ ምግ​ባ​ርም ከባ​ል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ችን ጋር እን​ፎ​ካ​ከር።,ወንትቀሐው ምስለ ቢጽነ በተፋቅሮ ወበምግባረ ሠናይ።,And let us consider each other carefully for the purpose of sparking love and good deeds. +ሌሎች ልማድ አድ​ር​ገው እንደ ያዙት ማኅ​በ​ራ​ች​ንን አን​ተው፤ እርስ በር​ሳ​ችን እን​መ​ካ​ከር እንጂ፤ ይል​ቁ​ንም ቀኑ ሲቀ​ርብ እያ​ያ​ችሁ አብ​ል​ጣ​ችሁ ይህን አድ​ርጉ።,ወኢንኅድግ ማኅበረነ ዘከመ ይለምዱ ካልኣን ዳእሙ ንትገሠጽ እስመ ንሬኢ ዘከመ ትቀርብ ዕለት።,"Don’t stop meeting together with other believers, which some people have gotten into the habit of doing. Instead, encourage each other, especially as you see the day drawing near.Judgment for intentional sin" +እው​���​ትን ካወ​ቅ​ናት በኋላ፥ ተጋ​ፍ​ተን ብን​በ​ድል ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ስለ ኀጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት አይ​ኖ​ርም።,ወለእመ በግብር ንኤብስ እምድኅረ አእመርናሃ ለጽድቅ አልቦ እንከ መሥዋዕት በእንተ ኀጢአት።,"If we make the decision to sin after we receive the knowledge of the truth, there isn’t a sacrifice for sins left any longer." +ነገር ግን የሚ​ያ​ስ​ፈራ ፍርድ ከሓ​ዲ​ዎ​ች​ንም የሚ​በ​ላ​ቸው የቅ​ናት እሳት ይጠ​ብ​ቃ​ቸ​ዋል።,አላ ጽኑሕ ግሩም ደይን ወእሳት ዘቅንአት ዘይበልዖሙ ለከሓድያን።,There’s only a scary expectation of judgment and of a burning fire that’s going to devour God’s opponents. +ከሙሴ ሕግ የተ​ላ​ለፈ ቢኖር ሁለት፥ ወይም ሦስት ምስ​ክ​ሮች ከመ​ሰ​ከ​ሩ​በት ያለ ምሕ​ረት ይሞ​ታል።,ወለእመ ቦ ዘስሕተ እምኦሪተ ሙሴ እምከመ ክልኤቱ ወእመ አኮ ሠለስቱ ሰማዕት ዘለፍዎ ይመውት ወኢይምሕርዎ።,"When someone rejected the Law from Moses, they were put to death without mercy on the basis of the testimony of two or three witnesses." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ልጅ የከዳ፥ ያን​ንም የተ​ቀ​ደ​ሰ​በ​ትን የኪ​ዳ​ኑን ደም እንደ ርኩስ ነገር የቈ​ጠረ፥ የጸ​ጋ​ው​ንም መን​ፈስ ያክ​ፋፋ እን​ዴት ይልቅ የሚ​ብስ ቅጣት የሚ​ገ​ባው ይመ​ስ​ላ​ች​ኋል?,እፎ እንከ ፈድፋደ ይደልዎ ይትኰነን ዘተካየዶ ለወልደ እግዚአብሔር ወአርኰሰ ደመ ሥርዐት ዘቦቱ ተቀደሰ ከመ ደመ ኵሉ ሰብእ ወዘጸአለ መንፈሰ ጸጋሁ።,"How much worse punishment do you think is deserved by the person who walks all over God’s Son, who acts as if the blood of the covenant that made us holy is just ordinary blood, and who insults the Spirit of grace?" +“እኔ እበ​ቀ​ላ​ለሁ፤ እኔም ብድ​ራ​ትን እመ​ል​ሳ​ለሁ፥” ያለ​ውን እና​ው​ቀ​ዋ​ለ​ንና፤ ዳግ​መ​ኛም “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሕ​ዝቡ ላይ ይፈ​ር​ዳል።”,ነአምሮ ለዘይቤ «አነ እትቤቀል ወአነ እትፈደይ ይቤ እግዚአብሔር» ወካዕበ ይቤ «እስመ ይኴንን እግዚአብሔር ሕዝቦ።»,"We know the one who said,“Judgment is mine; I will pay people back.”And he also said,“The Lord will judge his people.”" +በሕ​ያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ መው​ደቅ እጅግ የሚ​ያ​ስ​ፈራ ነው።,ወጥቀ ግሩም ወዲቅ ውስተ እደ እግዚአብሔር ሕያው።,It’s scary to fall into the hands of the living God!Confidence and faith to endure +እና​ንተ የተ​ጠ​መ​ቃ​ች​ሁ​በ​ት​ንና ብዙ መከራ የታ​ገ​ሣ​ች​ሁ​በ​ትን የቀ​ደ​መ​ውን ዘመን አስቡ፤,ተዘከሩ መዋዕለ ዘቀዲሙ ዘአመ አጥመቁክሙ ዘከመ ተዐገሥክሙ ብዙኀ ሕማመ።,"But remember the earlier days, after you saw the light. You stood your ground while you were suffering from an enormous amount of pressure." +እና​ንተ ተሰ​ድ​ባ​ችሁ ነበር፤ መከ​ራም አጽ​ን​ተ​ው​ባ​ችሁ ነበር፤ ተዘ​ባ​ብ​ተ​ው​ባ​ች​ሁም ነበር፤ በዚ​ህም መን​ገድ እን​ዲህ ከሆ​ኑት ጋር ተባ​ብ​ራ​ችሁ ነበር።,ወተጽእልክሙ ወሣቀዩክሙ ወተሣለቁ ላዕሌክሙ ወቦ ዘተሳተፍክምዎሙ ምስለ እለ ከመዝ ኮኑ።,Sometimes you were exposed to insults and abuse in public. Other times you became partners with those who were treated that way. +በእ​ስ​ራ​ቴም ጊዜ ከእኔ ጋር በመ​ከራ ተባ​ብ​ራ​ች​ኋል፤ የገ​ን​ዘ​ባ​ች​ሁ​ንም መዘ​ረፍ በደ​ስታ ተቀ​ብ​ላ​ች​ኋል፤ በሰ​ማ​ያት ለዘ​ለ​ዓ​ለም የሚ​ኖር ከዚህ የሚ​በ​ል​ጥና የተ​ሻለ ገን​ዘብ እን​ዳ​ላ​ችሁ ታው​ቃ​ላ​ች​ሁና።,ወኀበርክሙ ሕማመ ምስሌየ በመዋቅሕትየ ወበተበርብሮ ንዋይክሙ በትፍሥሕት ዘተወከፍክሙ እስመ ተአምሩ ከመ ብክሙ ንዋይ ዘይኄይስ ዘይነብር ለዓለም በሰማያት።,"You even showed sympathy toward people in prison and accepted the confiscation of your possessions with joy, since you knew that you had better and lasting possessions." +ትል​ቁን ዋጋ​ች​ሁን የም​ታ​ገ​ኙ​ባ​ትን መታ​መ​ና​ች​ሁን አት​ጣሉ።,ኢትግ���ፉ እንከ ሞገሰክሙ እንተ ባቲ ትረክቡ ብዙኀ ዕሴተክሙ ዐቢየ።,So don’t throw away your confidence—it brings a great reward. +ነገር ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፈቃድ አድ​ር​ጋ​ችሁ የተ​ሰ​ጣ​ች​ሁን ተስፋ ታገኙ ዘንድ መታ​ገሥ ያስ​ፈ​ል​ጋ​ች​ኋል።,ወባሕቱ ትዕግሥተ ትፈቅዱ ከመ ገቢረክሙ ፈቃደ እግዚአብሔር ትርከቡ ተስፋክሙ።,You need to endure so that you can receive the promises after you do God’s will. +“ገና ጥቂት ቀን አለና፤ የሚ​መ​ጣ​ውም ፈጥኖ ይደ​ር​ሳል፥ አይ​ዘ​ገ​ይ​ምም።,እስመ ዓዲ ኅዳጥ መዋዕል ወይበጽሕ ዘይመጽእ ወኢይጐነዲ።,"“In a little while longer, ”“the one who is coming will come and won’t delay; ”" +ጻድቅ በእ​ም​ነት ይድ​ናል፤ ወደ​ኋላ ቢመ​ለስ ግን ልቡ​ናዬ በእ​ርሱ ደስ አይ​ላ​ትም።”,ወጻድቅሰ በአሚን የሐዩ ወእመሰ ተመይጠ ኢትሠምሮ ነፍስየ።,"“but my righteous one will live by faith, ”“and my whole being won’t be pleased with anyone who shrinks back.”" +እኛ ግን ነፍ​ሳ​ቸ​ውን ሊያ​ድኑ ከሚ​ያ​ም​ኑት ነን እንጂ ወደ ጥፋት ከሚ​ያ​ፈ​ገ​ፍ​ጉት አይ​ደ​ለ​ንም።,ንሕነሰ ኢይደልወነ ንትመየጥ ድኅሬነ ለሕርትምና ዘእንበለ ለሃይማኖት እንተ ይእቲ ሕይወተ ነፍስነ።,But we aren’t the sort of people who timidly draw back and end up being destroyed. We’re the sort of people who have faith so that our whole beings are preserved. +እም​ነ​ትስ ተስፋ ስለ​ም​ና​ደ​ር​ገው ነገር የም​ታ​ረ​ጋ​ግጥ፥ የማ​ና​የ​ው​ንም ነገር የም​ታ​ስ​ረዳ ናት።,ሃይማኖትሰ ጥይቅት ይእቲ ለዘይሴፈዋ ሀለዉ እለ ተአመኑ ተሰፊዎሙ ንዋየ ዘኢያስተርኢ።,"Faith is the reality of what we hope for, the proof of what we don’t see." +በዚ​ህም ለሽ​ማ​ግ​ሌ​ዎች ተመ​ሰ​ከ​ረ​ላ​ቸው።,ዘበእንቲኣሁ ሰማዕተ ኮኑ ሊቃውንት።,The elders in the past were approved because they showed faith.Acts of faith by God’s people +ዓለም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል እንደ ተፈ​ጠረ፥ የሚ​ታ​የ​ውም ነገር ከማ​ይ​ታ​የው እንደ ሆነ በእ​ም​ነት እና​ው​ቃ​ለን።,በሃይማኖት ነአምር ከመ ተፈጥረ ዓለም በቃለ እግዚአብሔር ወአስተርአየ ዘኢያስተርኢ ምንትኒ ዘኮነ እምኀበ ኢሀሎ።,By faith we understand that the universe has been created by a word from God so that the visible came into existence from the invisible. +አቤል ከቃ​ኤል ይልቅ የሚ​በ​ልጥ መሥ​ዋ​ዕ​ትን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ም​ነት አቀ​ረበ፤ በዚ​ህም ጻድቅ እንደ ሆነ ተመ​ሰ​ከ​ረ​ለት፤ ምስ​ክ​ሩም መሥ​ዋ​ዕ​ቱን በመ​ቀ​በል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው። በዚ​ህም ከሞተ በኋላ እንኳ ተና​ገረ።,በተአምኖ ኀየሰ መሥዋዕተ አቤል እምዘ ቃየል ዘአብአ ለእግዚአብሔር ወበእንቲኣሁ ሰማዕተ ኮኖ ከመ ጻድቅ ውእቱ ወሰማዕቱ እግዚአብሔር በተወክፎ መሥዋዕቱ ወበእንቲኣሁ መዊቶ ዓዲ ተናገረ።,"By faith Abel offered a better sacrifice to God than Cain, which showed that he was righteous, since God gave approval to him for his gift. Though he died, he’s still speaking through faith." +ሄኖክ ሞትን እን​ዳ​ያይ በእ​ም​ነት ተወ​ሰደ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ስለ ወሰ​ደው አል​ተ​ገ​ኘም፤ ሳይ​ወ​ሰ​ድም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ እንደ አሰ​ኘው ተመ​ስ​ክ​ሮ​ለ​ታል።,በተአምኖ ፈለሰ ሄኖክ ከመ ኢይርአዮ ለሞት ወኢተረክበ እስመ ከበቶ እግዚአብሔር ወዘእንበለ ያፍልሶ ሰማዕተ ኮኖ ከመ አሥመሮ ለእግዚአብሔር።,"By faith Enoch was taken up so that he didn’t see death, and “he wasn’t found because God took him up.” He was given approval for having pleased God before he was taken up." +ያለ እም​ነ​ትም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ ማሰ​ኘት አይ​ቻ​ልም፤ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቀ​ርብ ሰው አስ​ቀ​ድሞ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳለ፥ ለሚ​ሹ​ትም ዋጋ እን​ደ​ሚ​ሰ​ጣ​ቸው ሊያ​ምን ይገ​ባ​ዋል።,ወዘእንበለ ተ���ምኖሰ ኢይትከሀል ያሥምርዎ ለእግዚአብሔር ወርቱዕሰ ይትአመን ይቅድም ዘይበውእ ኀበ እግዚአብሔር ወያእምር ከመ ሀሎ ዘይዔስዮሙ ለእለ የኀሥሥዎ።,It’s impossible to please God without faith because the one who draws near to God must believe that he exists and that he rewards people who try to find him. +ኖኅም ስለ​ማ​ይ​ታ​የው ነገር የነ​ገ​ሩ​ትን ባመነ ጊዜ ፈራ፤ ቤተ ሰቡ​ንም ያድን ዘንድ ክፍል ያላት መር​ከ​ብን ሠራ፤ በዚ​ህም ዓለ​ምን አስ​ፈ​ረ​ደ​በት፤ በእ​ም​ነ​ትም የሚ​ገ​ኘ​ውን ጽድቅ ወራሽ ሆነ።,በተአምኖ አመ ነገርዎ ለኖኅ በእንተ ዘኢያስተርኢ ግብር ዘኅቡእ ፈርሀ ወገብረ ንፍቀ ታቦት በዘያድኅን ቤቶ አመ ተኰነነ ዓለም ወኮነ ወራሲሃ ለጽድቀ ሃይማኖት።,"By faith Noah responded with godly fear when he was warned about events he hadn’t seen yet. He built an ark to deliver his household. With his faith, he criticized the world and became an heir of the righteousness that comes from faith." +አብ​ር​ሃም በተ​ጠራ ጊዜ ርስት አድ​ርጎ ይወ​ር​ሰው ዘንድ ወዳ​ለው ሀገር ለመ​ሄድ በእ​ም​ነት ታዘዘ፤ ወዴት እን​ደ​ሚ​ደ​ር​ስም ሳያ​ውቅ ሄደ።,በተአምኖ ሰምዐ ዘተሰምየ አብርሃም ወተአዘዘ ይሑር ብሔረ ኀበ ሀለዎ ይንሣእ ርስቶ ወሖረ እንዘ ኢየአምር ኀበ ይበጽሕ።,By faith Abraham obeyed when he was called to go out to a place that he was going to receive as an inheritance. He went out without knowing where he was going. +በእ​ም​ነ​ትም ከሀ​ገሩ ወጥቶ ተስፋ በሰ​ጠው ሀገር እንደ ስደ​ተኛ በድ​ን​ኳን፥ ተስ​ፋ​ውን ከሚ​ወ​ር​ሱ​አት ከይ​ስ​ሐ​ቅና ከያ​ዕ​ቆብ ጋር ኖረ።,በተአምኖ ፈለሰ ወነበረ ብሔረ ዘአሰፈዎ ከመ ነኪር በሐይመታት ምስለ ይስሐቅ ወያዕቆብ እለ እሙንቱ ይወርስዋ ለተስፋሁ።,"By faith he lived in the land he had been promised as a stranger. He lived in tents along with Isaac and Jacob, who were coheirs of the same promise." +መሠ​ረት ያላ​ትን ሠሪ​ዋና ፈጣ​ሪዋ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሆ​ነ​ላ​ትን ከተማ ደጅ ይጠኑ ነበ​ርና።,እስመ ኮኑ ይጸንሑ ሀገረ እንተ ባቲ መሠረት እንተ ኬንያሃ ወገባሪሃ እግዚአብሔር።,"He was looking forward to a city that has foundations, whose architect and builder is God." +ራስዋ ሳራም መካን ሳለች ባረ​ጀ​ች​በት ወራት ዘር ታስ​ገኝ ዘንድ በእ​ም​ነት ኀይ​ልን አገ​ኘች፤ ተስፋ የሰ​ጣት የታ​መነ እንደ ሆነ አም​ና​ለ​ችና።,በተአምኖ ይእቲኒ ሣራ ረከበት ኀይለ ታውፅእ ዘርዐ እንዘ መካን ይእቲ በዘረስአት እስመ ተአመነቶ ከመ ጻድቅ ዘአሰፈዋ።,"By faith even Sarah received the ability to have a child, though she herself was barren and past the age for having children, because she believed that the one who promised was faithful." +ስለ​ዚ​ህም ደግሞ በብ​ዛ​ታ​ቸው እንደ ሰማይ ኮከብ፥ እን​ደ​ማ​ይ​ቈ​ጠ​ርም በባ​ሕር ዳር እን​ዳለ አሸዋ የነ​በ​ሩት የሞ​ተን ሰው እንኳ ከመ​ሰ​ለው ከአ​ንዱ ተወ​ለዱ።,እንዘ ክልኤሆሙ ከመ በድን ነፍስቶሙ ከመ ይኩን ብዝኆሙ ከመ ኮከበ ሰማይ ወከመ ኆፃ ባሕር ዘኢይትኌለቍ።,So descendants were born from one man . They were as many as the number of the stars in the sky and as countless as the grains of sand on the seashore. +እነ​ዚህ ሁሉ አም​ነው ሞቱ፤ ተስ​ፋ​ቸ​ው​ንም አላ​ገ​ኙም፤ ነገር ግን ከሩቅ አይ​ተው እጅ ነሱ​ኣት፤ በም​ድ​ሪ​ቱም ላይ እነ​ርሱ እን​ግ​ዶ​ችና መጻ​ተ​ኞች እንደ ሆኑ ዐወቁ።,እሉ ኵሎሙ እንዘ ይትአመኑ ሞቱ ወኢረከቡ ተስፋሆሙ ወባሕቱ እምርሑቅሰ ርእይዋ ወተአምኅዋ ወአእመሩ ከመ ነግድ ወፈላሲ እሙንቱ ዲበ ምድር።,"All these people died in faith without receiving the promises, but they saw the promises from a distance and welcomed them. They confessed that they were strangers and immigrants on earth." +እን​ዲህ የሚሉ ግን ሀገ​ራ​ቸ​ውን እን​ደ​ሚሹ ያሳ​ያሉ።,ወእለ ከመዝ ይብሉ በእንቲኣሆሙ ያሬእዩ ነገረ ከመ ሀገሮሙ የኀሥሡ።,People who say this kind of thing make it clear that they are looking for a homeland. +ከእ​ር​ስዋ የወ​ጡ​ባ​ትን ሀገር ቢሹ ኖሮስ፥ ወደ እር​ስዋ ሊመ​ለሱ በተ​ቻ​ላ​ቸው ነበር።,ወሶበሰ ይፈቅዱ ሀገረ እንተ እምኔሃ ወፅኡ እምተክህሎሙ ይግብኡ ኀቤሃ።,"If they had been thinking about the country that they had left, they would have had the opportunity to return to it." +አሁን ግን፥ በሰ​ማ​ያት ያለ​ች​ውን የም​ት​በ​ል​ጠ​ውን ሀገር ተስፋ ያደ​ርጉ እንደ ነበር ታወቀ፤ ስለ​ዚ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ቸው ተብሎ ይጠራ ዘንድ በእ​ነ​ርሱ አያ​ፍ​ርም፤ ተስፋ ያደ​ረ​ጉ​አ​ትን ሀገር አዘ​ጋ​ጅ​ቶ​ላ​ቸ​ዋ​ልና።,ወይእዜሰ ተዐውቀ ከመ እንተ ትኄይስ ሀገረ እንተ በሰማያት ኮኑ ይሴፈዉ ወበእንተዝ ኢየኀፍር እግዚአብሔር ከመ ይትበሀል አምላኮሙ እስመ አስተዳለወ ሎሙ ሀገረ እንተ ተሰፈዉ።,"But at this point in time, they are longing for a better country, that is, a heavenly one. Therefore, God isn’t ashamed to be called their God—he has prepared a city for them." +አብ​ር​ሃ​ምም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በፈ​ተ​ነው ጊዜ ልጁን ይስ​ሐ​ቅን ይሠ​ዋው ዘንድ በእ​ም​ነት ወሰ​ደው።,በተአምኖ ወሰዶ አብርሃም ለይስሐቅ ወልዱ ከመ ይሡዖ አመ አመከሮ።,By faith Abraham offered Isaac when he was tested. The one who received the promises was offering his only son. +“በይ​ስ​ሐቅ ዘር ይጠ​ራ​ል​ሃል” ብሎ ተስፋ ያና​ገ​ረ​ለ​ትን አንድ ልጁን አቀ​ረ​በው።,ወአብአ ዘአሐዱ ሎቱ ዘበእንቲኣሁ አሰፈዎ ወይቤሎ «እምይስሐቅ ይሰመይ ለከ ዘርዕ።»,"He had been told concerning him, “Your legitimate descendants will come from Isaac.”" +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሙ​ታን ለይቶ ሊያ​ስ​ነ​ሣው እን​ደ​ሚ​ችል አም​ኖ​አ​ልና፤ ስለ​ዚ​ህም ያው የተ​ሰ​ጠው መታ​ሰ​ቢያ ሆነ​ለት።,ተአሚኖ ከመ ይክል እግዚአብሔር አንሥኦቶ እሙታን ወበእንተዝ ኮነ ሎቱ ተዝካረ ውእቱ ዘተውህበ።,He figured that God could even raise him from the dead. So in a way he did receive him back from the dead. +ያገ​ኙት ዘንድ ስለ አላ​ቸው ነገር ይስ​ሐቅ ያዕ​ቆ​ብ​ንና ኤሳ​ውን በእ​ም​ነት ባረ​ካ​ቸው።,በተአምኖ በዘይከውን ባረኮሙ ይስሐቅ ለያዕቆብ ወለዔሳው በእንተ ዘሀለዎሙ ይርከቡ።,By faith Isaac also blessed Jacob and Esau concerning their future. +ያዕ​ቆ​ብም በሚ​ሞ​ት​በት ጊዜ የዮ​ሴ​ፍን ልጆች እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸ​ውን በእ​ም​ነት ባረ​ካ​ቸው፤ በበ​ትሩ ጫፍም ሰገደ።,በተአምኖ አመ ይመውት ያዕቆብ ባረኮሙ ለደቂቀ ዮሴፍ ለለ አሐዱ ወሰገደ ውስተ ከተማ በትሩ።,By faith Jacob blessed each of Joseph’s sons as he was dying and “bowed in worship over the head of his staff.” +ዮሴ​ፍም በሚ​ሞ​ት​በት ጊዜ፥ ስለ እስ​ራ​ኤል ልጆች ከግ​ብፅ መው​ጣት በእ​ም​ነት ዐሰበ፤ ዐጽ​ሙ​ንም ትተው እን​ዳ​ይ​ወጡ አዘዘ።,በተአምኖ አመ ይመውት ዮሴፍ ተዘከረ በእንተ ፀአቶሙ ለደቂቀ እስራኤል እምድረ ግብፅ ወአዘዘ በእንተ አዕጽምቲሁ።,"By faith Joseph recalled the exodus of the Israelites at the end of his life, and gave instructions about burying his bones." +ሙሴ በተ​ወ​ለደ ጊዜ በእ​ም​ነት ሦስት ወር በአ​ባቱ ቤት ሸሸ​ጉት፤ ሕፃኑ መል​ካም እንደ ሆነ አይ​ተ​ው​ታ​ልና፤ የን​ጉ​ሥ​ንም ትእ​ዛዝ አል​ፈ​ሩም።,በተአምኖ ተወሊዶ ሙሴ ኀብእዎ ሠለስተ አውራኀ በቤተ አበዊሁ እስመ ርእይዎ ከመ ሠናይ ውእቱ ሕፃን ወኢፈርሁ ትእዛዘ ንጉሥ።,"By faith Moses was hidden by his parents for three months when he was born, because they saw that the child was beautiful and they weren’t afraid of the king’s orders." +ሙሴም በአ​ደገ ጊዜ የፈ​ር​ዖን የልጅ ልጅ እን​ዳ​ይ​ባል በእ​ም​ነት እንቢ አለ፤,በተአምኖ ልሂቆ ሙሴ ክሕደ ከመ ኢይበልዎ ወልደ ወለተ ፈርዖን።,By faith Moses refused to be called the son of Pharaoh’s daughter when he was grown up. +ለጊ​ዜው በኀ​ጢ​አት ከሚ​ገኝ ደስ��� ይልቅ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝብ ጋር መከራ መቀ​በ​ልን መረጠ።,ወአብደረ ይሕምም ምስለ ሕዝበ እግዚአብሔር እምይደለው ለሰዓት ወይኩኖ ኀጢአተ።,He chose to be mistreated with God’s people instead of having the temporary pleasures of sin. +የክ​ር​ስ​ቶስ የመ​ስ​ቀሉ ተግ​ዳ​ሮት ከግ​ብፅ ሀብት ሁሉ ይልቅ እጅግ የሚ​በ​ልጥ ባለ​ጠ​ግ​ነት እን​ደ​ሚ​ሆን ዐው​ቆ​አ​ልና፥ ዋጋ​ው​ንም ተመ​ል​ክ​ቶ​አ​ልና።,እስመ አእመረ ከመ የዐቢ ትዕይርተ መስቀሉ ለክርስቶስ እምኵሉ መዛግብቲሆሙ ለግብፅ።,"He thought that the abuses he suffered for Christ were more valuable than the treasures of Egypt, since he was looking forward to the reward." +የን​ጉ​ሡ​ንም ቍጣ ሳይ​ፈራ፥ የግ​ብ​ፅን ሀገር በእ​ም​ነት ተወ፤ ከሚ​ያ​የው ይልቅ የማ​ይ​ታ​የ​ውን ሊፈራ ወዶ​አ​ልና።,በተአምኖ ኀደረ ብሔረ ግብፅ ኢፈሪሆ መዓተ ንጉሥ እስመ አብደረ ይፍርሆ ለዘኢያስተርኢ እምዘይሬኢ ጸኒሖ ዕሴቶ።,By faith he left Egypt without being afraid of the king’s anger. He kept on going as if he could see what is invisible. +ቸነ​ፈር በኵ​ራ​ቸ​ውን እን​ዳ​ያ​ጠ​ፋ​ባ​ቸው በእ​ም​ነት ፋሲ​ካን አደ​ረገ፤ ደሙ​ንም ረጨ።,በተአምኖ ገብረ ፍሥሐ ወነዝኀ ደመ ከመ ኢያጥፍእ ሎሙ በኵሮሙ ብድብድ።,"By faith he kept the Passover and the sprinkling of blood, in order that the destroyer could not touch their firstborn children." +በደ​ረቅ ምድር እንደ መሄድ የኤ​ር​ት​ራን ባሕር በእ​ም​ነት ተሻ​ገ​ሩ​አት፤ የግ​ብፅ ሰዎች ግን ሲሞ​ክሩ ሰጠሙ።,በተአምኖ ዐደውዋ ለባሕረ ኤርትራ ከመ ዘውስተ ምድር ይቡስ ወኮነቶሙ መከራ ለግብፅ ተሠጢሞሙ።,"By faith they crossed the Red Sea as if they were on dry land, but when the Egyptians tried it, they were drowned." +ሰባት ቀን ከዞ​ሩ​አት በኋላ የኢ​ያ​ሪኮ ቅጽር በእ​ም​ነት ወደቀ።,በተአምኖ ወድቀ አረፋቲሃ ለኢያሪኮ አመ የዐውድዋ ሰቡዐ ዕለተ።,By faith Jericho’s walls fell after the people marched around them for seven days. +ዘማ ረአ​ብም በእ​ም​ነት ከከ​ሓ​ዲ​ዎች ጋር አል​ጠ​ፋ​ችም፤ ጕበ​ኞ​ችን በሰ​ላም ተቀ​ብላ ሰው​ራ​ቸ​ዋ​ለ​ችና።,በተአምኖ ረአብኒ ዘማ ኢተኀጕለት ምስለ ዐላውያን እስመ ተወክፈቶሙ ለሰብአ ዐይን ወኀብአቶሙ በሰላም።,By faith Rahab the prostitute wasn’t killed with the disobedient because she welcomed the spies in peace. +እን​ግ​ዲህ ምን እላ​ለሁ? ስለ ጌዴ​ዎን፥ ስለ ባርቅ፥ ስለ ሶም​ሶን፥ ስለ ዮፍ​ታሔ፥ ስለ ዳዊት፥ ስለ ሳሙ​ኤ​ልና ስለ ሌሎች ነቢ​ያት እነ​ግ​ራ​ችሁ ዘንድ ጊዜዬ አጭር ነውና።,ወምንተ እንከ እብል፤ እስመ ሕጹር ዕለትየ ከመ እዜኑክሙ በእንተ እለ ጌዴዎን ወባርቅ ወዮፍታሔ ወሶምሶን፥ ወዳዊት ወሳሙኤል ወባዕዳንሂ ነቢያት።,"What more can I say? I would run out of time if I told you about Gideon, Barak, Samson, Jephthah, David, Samuel, and the prophets." +እነ​ርሱ በእ​ም​ነት ተጋ​ደሉ፤ ነገ​ሥ​ታ​ትን ድል ነሡ፤ ጽድ​ቅን አደ​ረጉ፤ ተስ​ፋ​ቸ​ውን አገኙ፤ የአ​ና​ብ​ስ​ት​ንም አፍ ዘጉ ።,እለ በተአምኖ ተጋደሉ ወሞኡ ነገሥተ ወአድምዑ ፍናዊሆሙ ተገበሩ ጽድቀ ወረከቡ ተስፋሆሙ ወፈጸሙ አፈ አናብስት።,"Through faith they conquered kingdoms, brought about justice, realized promises, shut the mouths of lions," +የእ​ሳት ኀይ​ልን አጠፉ፤ ከሰ​ይፍ ስለት አመ​ለጡ፤ ከድ​ካ​ማ​ቸው በረቱ፤ በጦ​ር​ነት ኀይ​ለ​ኞች ሆኑ፤ የባ​ዕድ ጭፍ​ሮ​ች​ንም አባ​ረሩ።,ወአጥፍኡ ኀይለ እሳት ወድኅኑ እምአፈ ኲናት ወጸንዑ በሕማሞሙ ወኀየሉ በውስተ ጸብእ ወሰደዱ ተዓይነ ፀር።,"put out raging fires, escaped from the edge of the sword, found strength in weakness, were mighty in war, and routed foreign armies." +ሴቶ​ችም እንደ ትን​ሣኤ ቀን ተነ​ሥ​ተ​ው​ላ​ቸው ሙታ​ኖ​ቻ​ቸ​ውን ተቀ​በሉ፤ ተፈ​ር​ዶ​ባ​ቸው የሞ​ቱም አሉ፤ የም​ት​በ​��​ጠ​ውን ሕይ​ወት ያገኙ ዘንድ ሊድኑ አል​ወ​ደ​ዱ​ምና።,ወነሥኣ አንስት ምዉታኒሆን አሕዪዎሙ ከመ ዘትንሣኤ ወቦ እለ ሞቱሂ ተኰኒኖሙ እስመ ኢፈቀዱ ድኂነ ከመ ይርከቡ ሕይወተ እንተ ትኄይስ።,Women received back their dead by resurrection. Others were tortured and refused to be released so they could gain a better resurrection. +የገ​ረ​ፉ​አ​ቸው፥ የዘ​በ​ቱ​ባ​ቸ​ውና ያሠ​ሩ​አ​ቸው ወደ ወህኒ ያገ​ቡ​አ​ቸ​ውም አሉ።,ወቦ እለሂ ቀሠፍዎሙ ወተሣለቁ ላዕሌሆሙ ወኀመይዎሙ ወሞቅሕዎሙ።,But others experienced public shame by being taunted and whipped; they were even put in chains and in prison. +በመ​ጋዝ የሰ​ነ​ጠ​ቁ​አ​ቸው፥ በድ​ን​ጋይ የወ​ገ​ሩ​አ​ቸው፥ በሰ​ይ​ፍም ስለት የገ​ደ​ሉ​ዋ​ቸው አሉ፤ ማቅ፥ ምን​ጣ​ፍና የፍ​የል ሌጦ ለብ​ሰው ዞሩ፤ ተጨ​ነቁ፤ ተቸ​ገሩ፤ መከራ ተቀ​በሉ፤ ተራቡ፥ ተጠ​ሙም።,ወቦ እለ ወሰርዎሙ በሞሰርት ወወገርዎሙ ወቀተልዎሙ በአፈ መጥባሕት ወዔሉ በሠቅ ወበሐሜለት ወበዘብድወ ጠሊ ተጸነሱ ተመንደቡ ሐሙ ርኅቡ ጸምዑ።,"They were stoned to death, they were cut in two, and they died by being murdered with swords. They went around wearing the skins of sheep and goats, needy, oppressed, and mistreated." +ዓለም የማ​ይ​ገ​ባ​ቸው እነ​ዚህ ናቸው፤ ዱር ለዱ​ርና ተራራ ለተ​ራራ፥ ዋሻ ለዋ​ሻና ፍር​ኩታ ለፍ​ር​ኩ​ታም ዞሩ።,እሉ እሙንቱ ዘኢይደልዎሙ ዓለም ወዔሉ ውስተ ገዳም ወውስተ አድባር ወበኣታት ወግበበ ምድር።,"The world didn’t deserve them. They wandered around in deserts, mountains, caves, and holes in the ground." +እነ​ዚ​ህም ሁሉ በእ​ም​ነ​ታ​ቸው ተመ​ስ​ክ​ሮ​ላ​ቸው ሳሉ፥ የተ​ሰ​ጣ​ቸ​ውን የተ​ስፋ ቃል አላ​ገ​ኙም።,ወኵሎሙ ሰማዕተ ኮኑ በሃይማኖት ወኢያድምዑ ዘአሰፈዎሙ።,"All these people didn’t receive what was promised, though they were given approval for their faith." +ያለ እኛ ፍጹ​ማን እን​ዳ​ይ​ሆኑ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ እኛ የም​ት​በ​ል​ጠ​ውን አስ​ቀ​ድሞ በይ​ኖ​አ​ልና።,እስመ አቅደመ እግዚአብሔር ርእየ በእንቲኣነ እንተ ትኄይስ ከመ ኢይሠለጡ ዘእንበሌነ።,God provided something better for us so they wouldn’t be made perfect without us. +እን​ግ​ዲህ እነ​ዚ​ህን የሚ​ያ​ህሉ ምስ​ክ​ሮች እንደ ደመና በዙ​ሪ​ያ​ችን ካሉ​ልን እኛ ደግሞ ሸክ​ምን ሁሉ፥ የኀ​ጢ​አ​ት​ንም ጭን​ቀት ከእኛ አስ​ወ​ግ​ደን፥ በፊ​ታ​ችን ያለ​ውን ሩጫ በት​ዕ​ግ​ሥት እን​ሩጥ።,ወበእንተ ዝንቱ ንሕነኒ እለ ብነ እሙንቱ ሰማዕት ኵሎሙ ዘየዐውዱነ ከመ ደመና ንግድፍ እምላዕሌነ ኵሎ ክበደ ወሁከተ ኀጢአት ወንሩጽ በትዕግሥት ኀበ ዘጽኑሕ ለነ ተስፋነ ዘሃይማኖት።,"So then, with endurance, let’s also run the race that is laid out in front of us, since we have such a great cloud of witnesses surrounding us. Let’s throw off any extra baggage, get rid of the sin that trips us up," +የእ​ም​ነ​ታ​ች​ን​ንም ራስና ፈጻ​ሚ​ውን ኢየ​ሱ​ስን እን​ከ​ተ​ለው፤ እርሱ ነው​ርን ንቆ፥ በፊ​ቱም ስላ​ለው ደስታ በመ​ስ​ቀል ታግሦ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዙፋን ቀኝ ተቀ​ም​ጦ​አ​ልና።,ወንትልዎ ለፍጹም መልአክነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተዐገሠ ኀፍረተ መስቀል አናሕስዮ በእንተ ፍሥሓሁ ዘጽኑሕ ሎቱ ወመነና ለኀፍረት ወነበረ በየማነ መንበረ እግዚአብሔር።,"and fix our eyes on Jesus, faith’s pioneer and perfecter. He endured the cross, ignoring the shame, for the sake of the joy that was laid out in front of him, and sat down at the right side of God’s throne.Run the race with discipline" +በነ​ፍ​ሳ​ችሁ ዝላ​ችሁ እን​ዳ​ት​ደ​ክሙ፥ ከኀ​ጢ​አ​ተ​ኞች በደ​ረ​ሰ​በት እን​ዲህ ባለ መቃ​ወም የጸ​ና​ውን እስኪ ዐስ​ቡት።,ኀልይዎ እስኩ ለዘከመዝ ተዐገሠ እምኃጥኣን ወተናገርዎ በበይናቲክሙ ከመ ኢትስራሕ ነፍስክሙ ወኢትድክሙ።,Think about the one who endured such opposition from sinners so that you won’t be discouraged and you won’t give up. +ገና አል​ጸ​ና​ች​ሁ​ምና ደማ​ች​ሁን ለማ​ፍ​ሰስ እስ​ክ​ት​ደ​ርሱ ኀጢ​አ​ትን ተጋ​ደ​ሉ​ኣት፥ አሸ​ን​ፉ​ኣ​ትም፤ ተስ​ፋ​ች​ሁን የም​ታ​ገ​ኙ​ባ​ትን ትም​ህ​ር​ትም ውደ​ዷት።,እስመ ዓዲክሙ ኢጸናዕክሙ እስከ ለደም ትበጽሑ ተጋደልዋ ለኀጢአት ወእበይዋ ወአብድርዋ ለትምህርተ ተስፋክሙ።,"In your struggle against sin, you haven’t resisted yet to the point of shedding blood," +እንደ ልጆ​ችም ከእ​ና​ንተ ጋር፥ “ልጄ ሆይ፥ የጌ​ታን ቅጣት አታ​ቅ​ልል በሚ​ገ​ሥ​ጽ​ህም ጊዜ አት​ድ​ከም።,እስመ ከመ ውሉድ ይብለክሙ «ወልድየ ኢታስተጽሕብ ተግሣጸ እግዚአብሔር ወኢትትገኀሥ እምኔሁ ሶበ ይዘልፈከ እምገሠጸከ።,"and you have forgotten the encouragement that addresses you as sons and daughters:“My child, don’t make light of the Lord’s discipline ”“or give up when you are corrected by him, ”" +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ወ​ደ​ውን ይገ​ሥ​ጻ​ልና፥ የሚ​ወ​ደ​ደ​ው​ንም ልጅ ሁሉ ይገ​ር​ፈ​ዋል” ብሎ የሚ​ነ​ጋ​ገ​ረ​ውን ምክር ረስ​ታ​ች​ኋል።,እስመ ለዘአፍቀረ እግዚአብሔር ይጌሥጽ ወይቀሥፍዎ ለኵሉ ውሉድ ዘይትፈቀድ።»,"“because the Lord disciplines whomever he loves, ”“and he punishes every son or daughter whom he accepts.”" +ቅጣ​ታ​ች​ሁን ታገሡ፤ ልጆቹ እንደ መሆ​ና​ችሁ ይወ​ዳ​ች​ኋ​ልና፤ አባቱ የማ​ይ​ቈ​ጣው ልጅ ማን ነው?,ለተግሣጽክሙ ተዐገሡ እስመ ከመ ውሉዱ ያፈቅረክሙ እግዚአብሔር መኑ ውሉድ ዘኢይጌሥጾ አቡሁ።,Bear hardship for the sake of discipline. God is treating you like sons and daughters! What child isn’t disciplined by his or her father? +ነገር ግን ሁሉ የቅ​ጣት ተካ​ፋይ ሆኖ​አ​ልና፥ ያለ ቅጣት ብት​ኖሩ ዲቃ​ሎች እንጂ ልጆች አይ​ደ​ላ​ች​ሁም።,ወእመሰ ኢገሠጹክሙ አንደበራ አንትሙ ወኢኮንክሙ ውሉደ ወዐረይክሙ ኵልክሙ።,"But if you don’t experience discipline, which happens to all children, then you are illegitimate and not real sons and daughters." +በሥጋ የወ​ለ​ዱን አባ​ቶ​ቻ​ችን የሚ​ቀ​ጡን፥ እኛም የም​ን​ፈ​ራ​ቸው ከሆነ፥ እን​ግ​ዲያ ይል​ቁን ለመ​ን​ፈስ አባ​ታ​ችን ልን​ታ​ዘ​ዝና ልን​ገዛ በሕ​ይ​ወ​ትም ልን​ኖር እን​ዴት ይገ​ባን ይሆን?,ወእመሰ አበዊነ እለ ወለዱነ በሥጋ ይጌሥጹነ ወነኀፍሮሙ እፎ እንከ ፈድፋደ ንግነይ ወንትአዘዝ ለአበ መንፈስነ ይደልወነ ወንሕየው።,"What’s more, we had human parents who disciplined us, and we respected them for it. How much more should we submit to the Father of spirits and live?" +እነ​ርሱ መል​ካም ሆኖ እንደ ታያ​ቸው ለጥ​ቂት ቀን ይቀ​ጡ​ናል፤ እርሱ ግን ከቅ​ድ​ስ​ናው እን​ድ​ን​ካ​ፈል ለጥ​ቅ​ማ​ችን ይቀ​ጣ​ናል።,ወእሙንቱሰ ለስላጤ ለኅዳጥ መዋዕል ይጌሥጹነ በከመ ፈቀዱ ወውእቱሰ ለእንተ ትኄይስ ለነ ከመ ንርከብ ቅድሳቲሁ።,"Our human parents disciplined us for a little while, as it seemed best to them, but God does it for our benefit so that we can share his holiness." +ቅጣት ሁሉ በጊ​ዜው ያሳ​ዝ​ናል እንጂ ደስ አያ​ሰ​ኝም፤ በኋላ ግን ለተ​ቀጡ ሰላ​ምን ያፈ​ራል፤ ጽድ​ቅ​ንም ያሰ​ጣ​ቸ​ዋል።,ኵሉ ተግሣጽ ኢይመስል ትፍሥሕተ ለጊዜሁ ዳእሙ ኀዘን ውእቱ ወድኅረሰ ትፈሪ ሰላመ ለእለ ተገሠጹ ወተዐስዮሙ ጽድቀ።,"No discipline is fun while it lasts, but it seems painful at the time. Later, however, it yields the peaceful fruit of righteousness for those who have been trained by it." +ስለ​ዚ​ህም የላ​ሉ​ትን እጆች፥ የሰ​ለ​ሉ​ት​ንም ጕል​በ​ቶች አቅኑ።,ወበእንተዝ አርትዑ እደ ፅውስተ ወእግረ ፅቡሳተ።,So strengthen your drooping hands and weak knees! +አን​ካ​ሳ​ነ​ታ​ችሁ እን​ዲ​ድ​ንና እን​ዳ​ት​ሰ​ነ​ካ​ከሉ ለእ​ግ​ሮ​ቻ​ችሁ የቀና መን​ገ​ድን አድ​ርጉ።,ወግበሩ መንኰራኵረ ርቱዐ ለእገሪክሙ ከመ ይሕየው ሕንካሴ ልብክሙ ወኢትትዐቀፉ።,"Make straight paths for your feet so that if any part is lame, it will be healed rather than injured more seriously." +ከሁሉ ጋር ወደ ሰላም ሩጡ፤ ቅድ​ስ​ና​ች​ሁ​ንም አት​ተዉ፤ ያለ እርሱ ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ያ​የው የለም።,ወሩጹ ኀበ ሰላም ምስለ ኵሉ ወኢትኅድጉ ቅድሳቲክሙ ወዘእንበሌሁሰ አልቦ ዘይሬእዮ ለእግዚአብሔር።ዘከመ ኢይደሉ አስትቶ ጸጋ እግዚአብሔር,"Pursue the goal of peace along with everyone—and holiness as well, because no one will see the Lord without it." +አስ​ተ​ውሉ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ጸጋ የሚ​ያ​ቃ​ልል አይ​ኑር፤ ሕማ​ምን የም​ታ​መጣ፥ ብዙ​ዎ​ች​ንም የም​ታ​ስ​ታ​ቸ​ውና የም​ታ​ረ​ክ​ሳ​ቸው መራራ ሥር የም​ት​ገ​ኝ​በ​ትም አይ​ኑር።,አስተሐይጹ አልቦ ዘያሰትት ጸጋ እግዚአብሔር ወአልቦ ዘይትረከብ ሥርው መሪር እንተ ታሠርጽ ሕማመ እንተ ታስሕቶሙ ወታረኵሶሙ ለብዙኃን።,Make sure that no one misses out on God’s grace. Make sure that no root of bitterness grows up that might cause trouble and pollute many people. +ለጥ​ቂት መብል ብኵ​ር​ና​ውን እንደ ሸጠ እንደ ዔሳው ሴሰ​ኛና ርኩስ የሚ​ሆን አይ​ኑር።,አልቦ ዘይከውን ዘማዌ ወርኩሰ ከመ ዔሳው ዘሤጠ ብኵርናሁ ለአሐዱ መብልዕ።,Make sure that no one becomes sexually immoral or ungodly like Esau. He sold his inheritance as the oldest son for one meal. +ከዚያ በኋላ እንኳ በረ​ከ​ትን ሊወ​ርስ በወ​ደደ ጊዜ እንደ ተጣለ ታው​ቃ​ላ​ች​ሁና፤ በእ​ን​ባም ተግቶ ምንም ቢፈ​ል​ጋት ለን​ስሓ ስፍራ አላ​ገ​ኘ​ምና።,ተአምሩ ከመ ድኅሬሃ ፈቀደ ይረስ በረከተ ወአውፅእዎ እስመ ተስእኖ ወኀጥአ ፍኖተ በዘይኔስሕ ወኀሠሣ እንዘ ይበኪ።,"You know that afterward, when he wanted to inherit the blessing, he was rejected because he couldn’t find a way to change his heart and life, though he looked for it with tears.Priestly service in heavenly Jerusalem" +ሊዳ​ሰስ ወደ​ሚ​ችል ወደ​ሚ​ቃ​ጠ​ልም እሳት ወደ ጭጋ​ግም፥ ወደ ጨለ​ማም ወደ ዐውሎ ነፋ​ስም፥,እስመ ኢመጻእክሙ ኀበ እሳት ዘያስተርኢ ዘይነድድ ወጽልመት ግፍትዕት ወቆባር ወዐውሎ ወጣቃ።,"You haven’t drawn near to something that can be touched: a burning fire, darkness, shadow, a whirlwind," +ወደ መለ​ከት ድም​ፅም፥ ወደ ቃሎ​ችም ነገር አል​ደ​ረ​ሳ​ች​ሁ​ምና፥ ያንም ነገር የሰ​ሙት ሌላ ቃል እን​ዳ​ይ​ጨ​መ​ር​ባ​ቸው ለመኑ።,ወድምፀ መጥቅዕ ወቃለ ነገር ዘሰምዑ እሙንቱ ወኢፈቀዱ ዳግመ ይትናገሮሙ።,"a blast of a trumpet, and a sound of words that made the ones who heard it beg that there wouldn’t be one more word." +የተ​ነ​ጋ​ገ​ራ​ቸ​ውን ሊሰ​ሙት አል​ተ​ቻ​ላ​ቸ​ውም ነበ​ርና፥ “እን​ስ​ሳም ያን ተራራ ቢቀ​ር​በው በድ​ን​ጋይ ይወ​ግ​ሩት” ነበር።,እስመ ስእንዎ አጽምዖቶ ለዘተናገሮሙ ወእመኒ እንስሳ ቀርቦ ለውእቱ ደብር ይዌግርዎ።,"They couldn’t stand the command, “If even a wild animal touches the mountain, it must be stoned.”" +የታ​ያ​ቸ​ውም እን​ዲህ ግሩም ነበር፤ ሙሴም እን​ኳን፥ “እኔ ፈር​ቻ​ለሁ፥ ደን​ግ​ጫ​ለ​ሁም” አለ።,ወዝንቱ ኵሉ በእንተ ውእቱ ግሩም ዘአስተርአዮሙ ወሙሴኒ ይቤ ርዑድ ወድንጉፅ አነ።,"The sight was so frightening that Moses said, “I’m terrified and shaking!”" +እና​ንተ ግን፥ የሕ​ያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከተማ ወደ​ም​ት​ሆን ወደ ጽዮን ተራራ፥ በሰ​ማ​ያት ወደ አለ​ችው ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም፥ ደስ ብሎ​አ​ቸው ወደ​ሚ​ኖሩ አእ​ላፍ መላ​እ​ክ​ትም ደር​ሳ​ች​ኋል።,ወአንትሙሰ በጻሕክሙ ኀበ ጽዮን ሀገረ እግዚአብሔር ሕያው ኢየሩሳሌም እንተ በሰማያት ወኀበ አእላፍ መላእክት ፍሡሓን።,"But you have drawn near to Mount Zion, the city of the living God, heavenly Jerusalem, to countless angels in a festival gathering," +ስማ​ቸው በሰ​ማይ ወደ ተጻፈ ወደ ማኅ​በረ በኵ​ርም፥ ሁሉን ወደ​ሚ​ገ��ዛም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ ወደ ፍጹ​ማን ጻድ​ቃ​ንም ነፍ​ሳት፥,ወማኅበረ በኵር እለ ጽሑፍ አስማቲሆሙ በሰማያት ወኀበ እግዚአብሔር መኰንነ ኵሉ ወኀበ መንፈሰ ጻድቃን ፍጹማን።,"to the assembly of God’s firstborn children who are registered in heaven, to God the judge of all, to the spirits of the righteous who have been made perfect," +የአ​ዲስ ኪዳ​ንም መካ​ከ​ለኛ ወደ​ሚ​ሆን ወደ ኢየ​ሱስ፥ ከአ​ቤ​ልም ደም ይልቅ የሚ​ሻ​ለ​ውን ወደ​ሚ​ና​ገር ወደ ተረ​ጨው ደሙ ደር​ሳ​ች​ኋል።,ወኀበ ኢየሱስ ኅሩይ ወመርሕ ለሐዳስ ሥርዐት ወለንዝኀተ ደም ነባቢ ዘይኄይስ ተናግሮ እምዘ አቤል ዑቁ እንከ ኢትእበይዎ ለዘተናገረክሙ እምሰማይ።,"to Jesus the mediator of the new covenant, and to the sprinkled blood that speaks better than Abel’s blood." +ለሚ​ና​ገ​ረው እንቢ እን​ዳ​ትሉ ተጠ​ን​ቀቁ፤ እነ​ርሱ በደ​ብረ ሲና የተ​ገ​ለ​ጠ​ላ​ቸ​ውን እንቢ ስለ አሉት ካል​ዳኑ፥ ከሰ​ማይ ከመ​ጣው ፊታ​ች​ንን ብን​መ​ልስ እኛማ እን​ዴታ?,ሶበ እሙንቱ ኢድኅኑ እስመ አበይዎ ለዘአስተርአዮሙ በደብር እፎ እንከ ፈድፋደ ንሕነ ለእመ ሜጥነ ገጸነ እምኔሁ ለዘመጽአ እምሰማያት።,"See to it that you don’t resist the one who is speaking. If the people didn’t escape when they refused to listen to the one who warned them on earth, how will we escape if we reject the one who is warning from heaven?" +ያን​ጊዜ ቃል ምድ​ርን አና​ወ​ጣት፤ “አሁ​ንም እኔ ምድ​ርን እንደ ገና አንድ ጊዜ አና​ው​ጣ​ታ​ለሁ” ብሎ ተና​ገረ፤ ምድ​ርን ብቻም አይ​ደ​ለም፤ ሰማ​ይ​ንም ጭምር እንጂ።,ወአድለቅለቃ ለምድር ቃሉ ይእተ አሚረ ወይእዜኒ ነገረ ወይቤ ዓዲ ምዕረ አነ አድለቅለቃ ለምድር ወአኮ ለምድር ባሕቲታ ዓዲ ለሰማይኒ።,"His voice shook the earth then, but now he has made a promise: “Still once more I will shake not only the earth but heaven also”." +አንድ ጊዜ ደግሞ ያለ​ውም ፍጡ​ራን ናቸ​ውና፥ የማ​ይ​ና​ወ​ጠው ይኖር ዘንድ፥ የሚ​ና​ወ​ጠ​ውን እን​ደ​ሚ​ያ​ሳ​ል​ፈው ያሳ​ያል።,ወዘይቤ ዓዲ ምዕረ ያሬኢ ከመ ያፈልሶ ወያኀልፎ ለዘያንቀለቅል እስመ ፍጡራን እሙንቱ ከመ ይንበር ዘኢያንቀለቅል።,The words “still once more” reveal the removal of what is shaken—the things that are part of this creation—so that what isn’t shaken will remain. +ስለ​ዚህ የማ​ይ​ና​ወጥ መን​ግ​ሥ​ትን ስለ​ም​ን​ቀ​በል በማ​ክ​በ​ርና በፍ​ር​ሀት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ እያ​ሰ​ኘን የም​ና​መ​ል​ክ​በ​ትን ጸጋ እን​ያዝ።,ወበእንተዝ ንነሥእ ንሕነ መንግሥተ ዘኢያንቀለቅል ወብነ ጸጋሁ እንተ በእንቲኣሁ ንሠውዕ ለእግዚአብሔር ወናሠምሮ በጸሎት ወበስኢል ወበፍርሀት ወበረዓድ።,"Therefore, since we are receiving a kingdom that can’t be shaken, let’s continue to express our gratitude. With this gratitude, let’s serve in a way that is pleasing to God with respect and awe," +አም​ላ​ካ​ችን በእ​ው​ነት የሚ​ያ​ቃ​ጥል እሳት ነውና።,እስመ አምላክነ እሳት በላዒ ውእቱ።,because our God really is a consuming fire. +ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ ጋር በፍ​ቅር ኑሩ።,ወሀልዉ በተፋቅሮ ምስለ ቢጽክሙ።,Keep loving each other like family. +እን​ግዳ መቀ​በ​ል​ንም አት​ርሱ፤ በዚህ ምክ​ን​ያት ሳያ​ውቁ መላ​እ​ክ​ትን በእ​ን​ግ​ድ​ነት ለመ​ቀ​በል ያታ​ደሉ አሉና።,ወኢትርስዑ ተቀብሎ ነግድ እስመ በእንቲኣሁ ቦ እለ ከፈሎሙ ከመ ይትቀበሉ ነግደ መላእክት እንዘ ኢየአምሩ።,"Don’t neglect to open up your homes to guests, because by doing this some have been hosts to angels without knowing it." +ከእ​ነ​ርሱ ጋር አብ​ራ​ች​ኋ​ቸው እንደ ታሰ​ራ​ችሁ ሆና​ችሁ እስ​ረ​ኞ​ችን ዐስቡ፤ መከራ የጸ​ና​ባ​ቸ​ው​ንም በሥ​ጋ​ችሁ ከእ​ነሱ ጋር እን​ዳ​ላ​ችሁ ሆና​ችሁ ዐስቡ።,ተዘከሩ ሙቁሓነ ዘከመ ተሞቃሕክሙ ምስሌሆሙ ወእለ ተሣቀዩ ከመ ዘሀለውክሙ በሥጋክሙ።,"Remember prisoners as if you were in prison with them, and people who are mistreated as if you were in their place." +መጋ​ባት በሁሉ ዘንድ ክቡር ነው፥ ለመ​ኝ​ታ​ቸ​ውም ርኵ​ሰት የለ​ውም፤ ሴሰ​ኞ​ች​ንና አመ​ን​ዝ​ሮ​ችን ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይፈ​ር​ድ​ባ​ቸ​ዋል።,ክቡር አውስቦ በኵለሄ ወለምስካቦሙኒ አልቦቱ ስእበት ለዘማውያንሰ ወለእለ ያረኵሱ ሥጋሆሙ ይኴንኖሙ እግዚአብሔር።,"Marriage must be honored in every respect, with no cheating on the relationship, because God will judge the sexually immoral person and the person who commits adultery." +ገን​ዘብ ሳት​ወዱ ኑሩ፤ ያላ​ች​ሁም ይበ​ቃ​ች​ኋል፤ እርሱ “አል​ጥ​ል​ህም፤ ቸልም አል​ል​ህም” ብሎ​አ​ልና።,ወእንዘ ኢታፈቅሩ ንዋየ ሀልዉ ወባሕቱ የአክለክሙ ዘብክሙ እስመ ውእቱ ይቤ «ኢየኀደገከ ወኢይትሄየየከ።»,"Your way of life should be free from the love of money, and you should be content with what you have. After all, he has said, “I will never leave you or abandon you”." +አሁ​ንም አም​ነን፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይረ​ዳ​ኛል፥ አል​ፈ​ራም፥ ሰው ምን ያደ​ር​ገ​ኛል?” እን​በል።,ወይእዜኒ ተአሚነነ ንበል እግዚአብሔር ይረድአኒ ወኢይፈርህ ዕጓለ እመሕያው ምንተ ይሬስየኒ።,"This is why we can confidently say,“The Lord is my helper, ”“and I won’t be afraid. ”“What can people do to me?”" +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል የነ​ገ​ሩ​አ​ች​ሁን መም​ህ​ሮ​ቻ​ች​ሁን ዐስቡ፤ መል​ካም ጠባ​ያ​ቸ​ውን አይ​ታ​ችሁ በእ​ም​ነት ምሰ​ሉ​አ​ቸው።,ተዘከሩ መኳንንቲክሙ ዘነገሩክሙ ቃለ እግዚአብሔር ወእንዘ ትሬእዩ ሠናየ ግዕዞሙ ወሞፃእቶሙ ተመሰሉ በሃይማኖቶሙ።,Remember your leaders who spoke God’s word to you. Imitate their faith as you consider the way their lives turned out. +ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ትና​ን​ት​ናና ዛሬ እስከ ዘለ​ዓ​ለም የሚ​ኖር እርሱ ነውና።,እስመ ኢየሱስ ክርስቶስ ውእቱ ዘትማልም ወዮም ወክመ ውእቱ እስከ ለዓለም።,"Jesus Christ is the same yesterday, today, and forever!" +ሌላ ልዩ ትም​ህ​ርት አታ​ምጡ፤ ልባ​ችሁ በመ​ብል ያይ​ደለ በጸጋ ቢጸና ይበ​ል​ጣ​ልና፤ በዚያ ይሄዱ የነ​በሩ እነ​ዚያ አል​ተ​ጠ​ቀ​ሙ​ምና።,ኢታምጽኡ ካልአ ነኪረ ትምህርተ እስመ ይኄይስ ጸጋሁ ያስተፍሥሕ ልበክሙ ወአኮ በመባልዕት ዘኢይበቍዖሙ ለእለ ያንሶስዉ ቦቱ።,Don’t be misled by the many strange teachings out there. It’s a good thing for the heart to be strengthened by grace rather than by food. Food doesn’t help those who live in this context. +ድን​ኳ​ኒ​ቱን ሲያ​ገ​ለ​ግሉ የነ​በሩ ካህ​ናት ከእ​ርሱ ሊበሉ የማ​ይ​ቻ​ላ​ቸው መሠ​ዊያ አለን፤,ወብነ ምሥዋዕ ዘኢይከውኖሙ ይብልዑ እምኔሁ እለ የሐርምዋ ለደብተራ።,"We have an altar, and those who serve as priests in the meeting tent don’t have the right to eat from it." +ሊቀ ካህ​ናቱ የሚ​ሠ​ዉ​ትን እን​ስሳ ደም ስለ ኀጢ​አት ወደ ቅድ​ስተ ቅዱ​ሳን ያቀ​ርብ ነበ​ርና፤ ሥጋ​ው​ንም ከሰ​ፈር ውጭ ያቃ​ጥ​ሉት ነበር።,እስመ ዘይሠውዑ እንስሳ ደመ ያበውእ ሊቀ ካህናት ውስተ ቅድስተ ቅዱሳን በእንተ ኀጢአት ወያውዕይዎ ሥጋሁ በአፍኣ እምትዕይንት።,"The blood of the animals is carried into the holy of holies by the high priest as an offering for sin, and their bodies are burned outside the camp." +ስለ​ዚ​ህም ኢየ​ሱስ ሕዝ​ቡን በደሙ ይቀ​ድ​ሳ​ቸው ዘንድ ከከ​ተማ ውጭ ተሰ​ቀለ።,ወበእንተዝ ኢየሱስኒ ከመ ይቀድሶሙ ለሕዝብ በደሙ በአፍኣ እምትዕይንት ተቀትለ።,And so Jesus also suffered outside the city gate to make the people holy with his own blood. +አሁ​ንም ተግ​ዳ​ሮ​ቱን ተሸ​ክ​መን፥ ወደ እርሱ ወደ ከተ​ማው ውጭ እን​ውጣ።,ወይእዜኒ ንፃእ ኀቤሁ አፍኣ እምትዕይንት እንዘ ንጸውር ትዕይርቶ።,"So now, let’s go to him outside the camp, bearing his shame." +በዚህ የሚ​ኖር ከተማ ያለን አይ​ደ​��ም፤ የም​ት​መ​ጣ​ውን እን​ሻ​ለን እንጂ።,ዘአኮ ብነ ዝየ ሀገር ዘይነብር አላ እንተ ትመጽእ መንግሥተ ነኀሥሥ።,"We don’t have a permanent city here, but rather we are looking for the city that is still to come." +በውኑ እን​ግ​ዲህ በስሙ እና​ምን ዘንድ የከ​ን​ፈ​ሮ​ቻ​ችን ፍሬ የሚ​ሆን የም​ስ​ጋና መሥ​ዋ​ዕ​ትን በየ​ጊ​ዜው ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልና​ቀ​ርብ አይ​ገ​ባ​ን​ምን?,ቦኑ እንከ ኢይከውነነ ናብእ መሥዋዕተ ስብሐት በኵሉ ጊዜ ለእግዚአብሔር ፍሬ ከናፍሪነ ከመ ንእመን በስሙ።,"So let’s continually offer up a sacrifice of praise through him, which is the fruit from our lips that confess his name." +ነገር ግን ለድ​ሆች መራ​ራ​ትን፥ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር መተ​ባ​በ​ርን አት​ርሱ፤ እን​ዲህ ያለው መሥ​ዋ​ዕት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ ያሰ​ኘ​ዋ​ልና።መም​ህ​ራ​ንን ስለ ማክ​በር,ወኢትርስዑ ምሒረ ነዳያን ወተሳትፎቶሙ እስመ ዘከማሁ መሥዋዕት ይኤድሞ ለእግዚአብሔር።በእንተ አክብሮተ መምህራን,Don’t forget to do good and to share what you have because God is pleased with these kinds of sacrifices.Closing greeting and blessing +ለመ​ም​ህ​ሮ​ቻ​ችሁ ታዘዙ፤ ተገ​ዙ​ላ​ቸ​ውም፤ ስለ እና​ንተ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ምላሽ የሚ​ሰጡ እንደ መሆ​ና​ቸው፥ ይህን ሳያ​ዝኑ ደስ ብሎ​አ​ቸው ያደ​ር​ጉት ዘንድ ስለ ነፍ​ሳ​ችሁ ይተ​ጋ​ሉና።,ተአዘዙ ለመኳንንቲክሙ ወተኰነኑ ሎሙ እስመ እሙንቱ ይተግሁ በእንተ ነፍስክሙ ከመ ዘይትሐሰብዎሙ በቅድመ እግዚአብሔር በእንቲኣክሙ ከመ በፍሥሓ ይግበርዎ ለዝንቱ ወኢይንሀኩ።,"Rely on your leaders and defer to them, because they watch over your whole being as people who are going to be held responsible for you. They need to be able to do this with pleasure and not with complaints about you, because that wouldn’t help you." +ይህም ስለ እኛ ትጸ​ልዩ ዘንድ ይገ​ባ​ች​ኋል፤ ለሁሉ መል​ካም ነገ​ርን እን​ደ​ም​ት​ወ​ዱና እን​ደ​ም​ትሹ እና​ም​ና​ለን።,ወዝንቱ ይደልወክሙ ከመ ትጸልዩ በእንቲኣነ ወንትአመን ከመ ታፈቅሩ ወትፈቅዱ ሠናየ ለኵሉ።,"Pray for us. We’re sure that we have a good conscience, and we want to do the right thing in every way." +ይል​ቁ​ንም ፈጥኜ እን​ድ​መ​ለ​ስ​ላ​ችሁ ይህን ታደ​ርጉ ዘንድ አጥ​ብቄ እለ​ም​ና​ች​ኋ​ለሁ።ቡራ​ኬና ሰላ​ምታ,ወፈድፋደ ትግበሩ ዘንተ አስተበቍዐክሙ ከመ ፍጡነ እብጻሕክሙ።አምኃ ወበረከት,I’m particularly asking you to do this so that I can be returned to you quickly. +በዘ​ለ​ዓ​ለም ኪዳን ደም ለበ​ጎች ትልቅ እረኛ የሆ​ነ​ውን ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ከሙ​ታን ያስ​ነ​ሣው፥,ወአምላከ ሰላም ዘአንሥኦ እምዉታን ለሊቀ ኖሎተ አባግዕ በደመ ሥርዐት ዘለዓለም ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"May the God of peace,who brought back the great shepherd of the sheep,our Lord Jesus,from the dead by the blood of the eternal covenant," +የሰ​ላም አም​ላክ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በኩል በፊቱ ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኘ​ውን በእ​ና​ንተ እያ​ደ​ረገ ፈቃ​ዱን ታደ​ርጉ ዘንድ በመ​ል​ካም ሥራ ሁሉ ፍጹ​ማን ያድ​ር​ጋ​ችሁ፤ ለእ​ርሱ እስከ ዘለ​ዓ​ለም ድረስ ክብር ይሁን፤ አሜን።,ያጽንዕክሙ ከመ ትግበሩ ፈቃዶ በኵሉ ምግባረ ሠናይ እንዘ ውእቱ ይገብር ለክሙ ሥምረቶ በኢየሱስ ክርስቶስ ዘሎቱ ስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን።,"equip you with every good thing to do his will,by developing in us what pleases him through Jesus Christ.To him be the glory forever and always. Amen." +ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ የም​ክ​ርን ቃል እን​ድ​ት​ቀ​በሉ እመ​ክ​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ በጥ​ቂት ቃል ጽፌ​ላ​ች​ኋ​ለ​ሁና።,አስተበቍዐክሙ አኀዊነ ተወከፉ ቃለ ትምህርት ዘመሀርኩክሙ እስመ በኅጹር አዘዝኩክሙ።,"I urge you, brothers and sisters, to put up with this message of encouragement, since I’ve only written a short letter to you!" +ወን​ድ​ማ​ችን ጢሞ​ቴ​ዎስ ከእኛ ወደ እና​ንተ እንደ ተላከ ዕወቁ፤ ፈጥኖ ከመጣ አያ​ች​ኋ​ለሁ።,ወአእምሩ ከመ ጢሞቴዎስ እኁነ ዘተፈነወ እምኀቤነ ኀቤክሙ ወእመሰ አፍጠነ መጺአ እሬእየክሙ።,"You should know that our brother Timothy has been set free. If he comes soon, we will travel together to see you." +መም​ህ​ሮ​ቻ​ች​ሁን ሁሉና ቅዱ​ሳ​ን​ንም ሁሉ ሰላም በሉ፥ በኢ​ጣ​ልያ ያሉ ሁሉ ሰላም ብለ​ዋ​ች​ኋል።,አምኁ ኵሎ መኳንንቲክሙ ወኵሎ ቅዱሳነ አምኁክሙ ኵሎሙ እለ በኢጣልያ።,Greet your leaders and all of God’s holy people. The group from Italy greets you. +የጌ​ታ​ችን ጸጋዉ ከሁ​ላ​ችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።ወደ ዕብ​ራ​ው​ያን የተ​ላ​ከው መል​እ​ክት ተፈ​ጸመ፤ በኢ​ጣ​ልያ ተጻፈ፤ በጢ​ሞ​ቴ​ዎስ እጅ ተላከ።ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ጋና ይሁን። አሜን።,ወጸጋሁ ለእግዚእነ ምስለ ኵልክሙ አሜን።ተፈጸመት መልእክት ኀበ ሰብእ ዕብራውያን ወተፈነወት በእደ ጢሞቴዎስ ወተጽሕፈት በአጣልያ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር።,May grace be with all of you. +ስለ​ዚ​ህም ከሰ​ማ​ነው ነገር ምን​አ​ል​ባት እን​ዳ​ን​ወ​ሰድ ለእ​ርሱ አብ​ዝ​ተን ልን​ጠ​ነ​ቀቅ ይገ​ባ​ናል።,ወበእንተ ዝንቱ ርቱዕ ንትዐቀብ ፈድፋደ እለ ሰማዕነ ወኢንትሀየይ ከመ ኢንደቅ።,"This is why it’s necessary for us to pay more attention to what we have heard, or else we may drift away from it." +በመ​ላ​እ​ክት የተ​ነ​ገ​ረው ቃል ጽኑ ከሆነ፥ መተ​ላ​ለ​ፍና አለ​መ​ታ​ዘ​ዝም ሁሉ የጽ​ድ​ቅን ብድ​ራት ከተ​ቀ​በለ፥,ወሶበኒ ኮነ ቃል ዘይቤ በእንተ መላእክት እምጸንዐ ወእምተጠየቀ ወኵሉ ዘሰምዐ ወዘዐለወ ወአበየ እምተኰነነ በርቱዕ።,"If the message that was spoken by angels was reliable, and every offense and act of disobedience received an appropriate consequence," +እኛስ እን​ዲህ ያለ​ውን ታላቅ መዳን ቸል ብን​ለው እን​ዴት እና​መ​ል​ጣ​ለን? ይህ በጌታ በመ​ጀ​መ​ሪያ የተ​ነ​ገረ ነበ​ረና የሰ​ሙ​ትም ለእኛ አጸ​ኑት።,እፎ እንከ ናመሥጥ ንሕነ ዘመጠነዝ ሕይወተ አስቲተነ እንተ ቀደመት ተነግሮ በኀበ እግዚእነ ወተጠየቀት በኀቤነ እምኀበ እለ ሰምዑ እምኔሁ።,"how will we escape if we ignore such a great salvation? It was first announced through the Lord, and then it was confirmed by those who heard him." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እንደ ራሱ ፈቃድ የመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስን ጸጋ በመ​ስ​ጠት፥ በም​ል​ክ​ትና በድ​ንቅ ነገር፥ በልዩ ልዩ ተአ​ም​ራ​ትም መሰ​ከ​ረ​ላ​ቸው፤ ነገ​ራ​ቸ​ው​ንም አስ​ረ​ዳ​ላ​ቸው።,እንዘ እግዚአብሔር ያርኢ ስምዖ ሎሙ ወያጸድቅ ነገሮሙ በትእምርት ወበመንክር ወዘዘዚኣሁ ኀይል ብዙኅ ላዕለ እደዊሆሙ ዘከመ ከፈሎሙ መንፈስ ቅዱስ በዘውእቱ ፈቀደ።,"God also vouched for their message with signs, amazing things, various miracles, and gifts from the Holy Spirit, which were handed out the way he wanted.Jesus is the enthroned human being" +ስለ እርሱ የም​ን​ና​ገ​ር​ለ​ትን የሚ​መ​ጣ​ውን ዓለም ለመ​ላ​እ​ክት ያስ​ገዛ አይ​ደ​ለም።,ወአኮ ለመላእክት ዘአግረረ ዓለመ ዘይመጽእ ዘበእንቲኣሁ ንነግር።,God didn’t put the world that is coming under the angels’ control. +ነገር ግን መጽ​ሐፍ እን​ዲህ ብሎ የመ​ሰ​ከ​ረ​በት ስፍራ አለ፤ “ታስ​በው ዘንድ ሰው ምን​ድን ነው? ትጐ​በ​ኘ​ውስ ዘንድ የሰው ልጅ ምን​ድን ነው?,ወባሕቱ በከመ ስምዐ ኮነ መጽሐፍ ወይቤ «ምንትኑ ውእቱ ሰብእ ከመ ትዝክሮ ወምንትኑ ዕጓለ እመሕያው ከመ ተሐውጾ።,"Instead, someone declared somewhere,“What is humanity that you think about them? ”“Or what are human beings that you care about them? ”" +ከመ​ላ​እ​ክ​ትህ ጥቂት አሳ​ነ​ስ​ኸው፤ የክ​ብ​ርና የም​ስ​ጋና ዘው​ድ​ንም ጫን​ህ​ለት፤ በእ​ጆ​ች​ህም ሥራ ሁሉ ላይ ሾም​ኸው።,ሕቀ አሕጸጽኮ እመላእክቲከ ክብረ ���ስብሐተ ከለልኮ ወሤምኮ ውስተ ኵሉ ግብረ እደዊከ።,“For a while you made them lower than angels. ”“You crowned human beings with glory and honor. ” +ሁሉ​ንም ከእ​ግሩ በታች አድ​ር​ገህ አስ​ገ​ዛ​ህ​ለት።” ሁሉን ለእ​ርሱ ባስ​ገ​ዛ​ለት ጊዜም የተ​ወ​ውና ያላ​ስ​ገ​ዛ​ለት የለም፤ አሁን ግን ሁሉን እን​ዳ​ስ​ገ​ዛ​ለት አና​ይም።,ወኵሎ አግረርከ ሎቱ ታሕተ እገሪሁ» ወብሂለ ቃሉሰ አግረረ ሎቱ ኵሎ እስመ አልቦ ዘኀደገ ዘኢያግረረ ሎቱ ወይእዜሰ ኢንሬኢ ከመ ኵሎ አግረረ ሎቱ።,"“You put everything under their control.”When he puts everything under their control, he doesn’t leave anything out of control. But right now, we don’t see everything under their control yet." +ነገር ግን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀ​ምስ ዘንድ ከመ​ላ​እ​ክት ይልቅ በጥ​ቂት አንሶ የነ​በ​ረ​ውን ኢየ​ሱ​ስን ከሞት መከራ የተ​ነሣ የክ​ብ​ርና የም​ስ​ጋ​ናን ዘውድ ጭኖ እና​የ​ዋ​ለን።,ወዘአሕጸጾሰ ሕቀ እመላእክቲሁ ናሁ ንሬኢ ከመ ኢየሱስ ውእቱ በእንተ ሕማመ ሞቱ ክብረ ወስብሐተ ዘተከለለ እስመ በጸጋ እግዚአብሔር በእንተ ኵሉ ጥዕሞ ለሞት።,"However, we do see the one who was made lower in order than the angels for a little while—it’s Jesus! He’s the one who is now crowned with glory and honor because of the suffering of his death. He suffered death so that he could taste death for everyone through God’s grace.Qualified to be a high priest" +ብዙ ልጆ​ችን ወደ ክብር ሲያ​መጣ የመ​ዳ​ና​ቸ​ውን ራስ በመ​ከራ ይፈ​ጽም ዘንድ ከእ​ርሱ የተ​ነሣ ሁሉ በእጁ ለተ​ያዘ፥ በእ​ር​ሱም ሁሉ ለሆነ ለእ​ርሱ ተገ​ብ​ቶ​ታ​ልና።,ወይደልዎ ለውእቱ ዘበእዴሁ ኵሉ ወዘእምኔሁ ኵሉ ወብዙኃነ ውሉደ አብአ ውስተ ስብሐት መልአከ ሕይወቶሙ ከመ ይፈጽም በሕማማት።,"It was appropriate for God, for whom and through whom everything exists, to use experiences of suffering to make perfect the pioneer of salvation. This salvation belongs to many sons and daughters whom he’s leading to glory." +እነ​ር​ሱን የቀ​ደ​ሳ​ቸው እርሱ፥ የተ​ቀ​ደ​ሱት እነ​ር​ሱም ሁሉም በአ​ን​ድ​ነት ከአ​ንዱ ናቸ​ውና። ስለ​ዚ​ህም እነ​ር​ሱን፥ “ወን​ድ​ሞች” ማለ​ትን አያ​ፍ​ርም።,እስመ ውእቱ ዘቀደሶሙ ለእሙንቱ ወእለሂ ተቀደሱ ኅቡረ እምአሐዱ ወበእንተዝ ኢየኀፍር አኀውየ ብሂሎቶሙ።,"This is because the one who makes people holy and the people who are being made holy all come from one source. That is why Jesus isn’t ashamed to call them brothers and sisters when he says," +“ስም​ህን ለወ​ን​ድ​ሞች እነ​ግ​ራ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ በማ​ኅ​በር መካ​ከ​ልም አመ​ሰ​ግ​ን​ሃ​ለሁ” አለ።,ወይቤ «አየድዖሙ ስመከ ለአኀውየ ወበማእከለ ማኅበር እሴብሐከ።»,“I will publicly announce your name to my brothers and sisters. ”“I will praise you in the middle of the assembly.” +ዳግ​መ​ኛም፥ “እኔና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሰ​ጠኝ ልጆች እነሆ፥” አለ፤ ዳግ​መ​ኛም፥ “እኔ እታ​መ​ን​በ​ታ​ለሁ” አለ።,ወካዕበ ይቤ «ነየ አነ ወደቂቅ ዘወሀበኒ እግዚአብሔር።»,"He also says,“I will rely on him.”And also,“Here I am with the children whom God has given to me.”" +ልጆች በሥ​ጋና በደም አንድ ናቸ​ውና፤ እርሱ ደግሞ በዚህ ከእ​ነ​ርሱ ጋር አንድ ሆነ፤ ለእ​ነ​ር​ሱም እንደ ወን​ድም ሆነ​ላ​ቸው፤ መል​አከ ሞትን በሞቱ ይሽ​ረው ዘንድ፥ ይኸ​ውም ሰይ​ጣን ነው።,ወካዕበ ይቤ አንሰ እትዌከል ቦቱ እስመ ደቂቅ ተሳተፉ በሥጋ ወደም ውእቱኒ ተሳተፎሙ በዝንቱ ወከመ ቢጾሙ ኮነ ሎሙ ከመ በሞቱ ይስዐሮ ለመልአከ ሞት ዘውእቱ ሰይጣን።,"Therefore, since the children share in flesh and blood, he also shared the same things in the same way. He did this to destroy the one who holds the power over death—the devil—by dying." +በሕ​ይ​ወት ዘመ​ና​ቸው ሁሉ ሞትን በመ​ፍ​ራት የተ​ቀ​ጡ​ትን፥ ለባ​ር​ነት የተ​ገ​ዙ​ት​ንም ሁሉ ያሳ​ር​ፋ​ቸው ዘንድ።,ወያዕርፎሙ ለኵሎሙ እለ በፍርሀተ ሞት ተኰነኑ በኵሉ መዋዕለ ሕይወቶሙ ወተቀንዩ ለግብርናት።,He set free those who were held in slavery their entire lives by their fear of death. +የነ​ሣ​ውን ከአ​ብ​ር​ሃም ዘር እንጂ ከመ​ላ​እ​ክት የነ​ሣው አይ​ደ​ለ​ምና።,እስመ አኮ እመላእክት ዘነሥኦ ለዘነሥኦ ዘእንበለ ዳእሙ እምዘርዐ አብርሃም።,"Of course, he isn’t trying to help angels, but rather he’s helping Abraham’s descendants." +ስለ​ዚ​ህም የሕ​ዝ​ብን ኀጢ​አት ለማ​ስ​ተ​ስ​ረይ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሆ​ነው ነገር ሁሉ የሚ​ም​ርና የታ​መነ ሊቀ ካህ​ናት እን​ዲ​ሆን በነ​ገር ሁሉ ወን​ድ​ሞ​ቹን ሊመ​ስል ተገ​ባው።,ወእንበይነ ዝንቱ ርቱዕ ይትመሰሎሙ ለአኀዊሁ በኵሉ ከመ ይኩኖሙ መሓሬ ወሊቀ ካህናት ምእመነ ዘመንገለ እግዚአብሔር ከመ ይስረይ ኀጢአተ ሕዝብ።,"Therefore, he had to be made like his brothers and sisters in every way. This was so that he could become a merciful and faithful high priest in things relating to God, in order to wipe away the sins of the people." +እርሱ ራሱ ተፈ​ትኖ መከ​ራን ስለ ተቀ​በለ የሚ​ፈ​ተ​ኑ​ትን ሊረ​ዳ​ቸው ይች​ላ​ልና።,እስመ በዘአመከርዎ ወአሕመምዎ ክህለ ረዲኦቶሙ ለሕሙማን።,"He’s able to help those who are being tempted, since he himself experienced suffering when he was tempted." +አሁ​ንም ከሰ​ማ​ያዊ ጥሪ ተካ​ፋ​ዮች የሆ​ና​ችሁ ቅዱ​ሳን ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ የሃ​ይ​ማ​ኖ​ታ​ች​ንን ሐዋ​ር​ያና ሊቀ ካህ​ናት ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ተመ​ል​ከቱ።,ወይእዜኒ አኀዊነ ቅዱሳን ወጽዉዓን እምሰማይ በጽዋዔ ከማነ ርእይዎ ለዝንቱ ሐዋርያክሙ ሊቀ ካህናት ዘኪያሁ ትትአመኑ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"Therefore, brothers and sisters who are partners in the heavenly calling, think about Jesus, the apostle and high priest of our confession." +ሙሴ ደግሞ በቤቱ ሁሉ የታ​መነ እንደ ሆነ፥ እርሱ ለላ​ከው የታ​መነ እው​ነ​ተኛ ነው።,ጻድቅ ወምእመን ለዘፈነዎ በከመ ሙሴ ውእቱሂ ላዕለ ኵሉ ቤቱ።,Jesus was faithful to the one who appointed him just like Moses was faithful in God’s house. +ነገር ግን የባ​ለ​ቤት ክብሩ ከቤቱ እን​ደ​ሚ​በ​ልጥ፥ ክብሩ ከሙሴ ክብር ይልቅ እጅግ ይበ​ል​ጣል፤,ወባሕቱ የዐቢ ክብሩ እምዘሙሴ ፈድፋደ በከመ የዐቢ ክብሩ ለበዓለ ቤት እምነ ቤቱ።,But he deserves greater glory than Moses in the same way that the builder of the house deserves more honor than the house itself. +ቤትን ሁሉ ሰው ይሠ​ራ​ዋ​ልና፤ ለሁሉ ግን ሠሪው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው።,እስመ ለኵሉ ቤት ሰብእ ይገብሮ ወለኵሉሰ እግዚአብሔር ገባሪሁ።,"Every house is built by someone, but God is the builder of everything." +ሙሴስ በኋላ ስለ​ሚ​ነ​ገ​ረው ነገር ምስ​ክር ሊሆን በቤቱ ሁሉ እንደ ሎሌ የታ​መነ ነበረ።,ወሙሴኒ ምእመን በኵሉ ቤቱ ከመ መጋቢሁ ከመ ይኩኖ ስምዖ በኵሉ ዘነበበ ግብር ዘሀለወ ይዘከር በእዴሁ።,Moses was faithful in all God’s house as a servant in order to affirm the things that would be spoken later. +ክር​ስ​ቶስ ግን እንደ ልጅ በቤቱ ላይ የታ​መነ ነው፤ እኛም የም​ን​ደ​ፍ​ር​በ​ትን፥ የም​ን​መ​ካ​በ​ት​ንም ተስፋ እስከ መጨ​ረ​ሻው አጽ​ን​ተን ብን​ጠ​ብቅ ቤቱ ነን።,ወክርስቶስሰ ከመ ወልድ ውስተ ቤቱ ወንሕነ ውእቱ ቤቱ እለ አመነ ለእመ ዐቀብነ ሞገሰነ ወምክሐነ ጽኑሕ ተስፋነ ለዝሉፉ።,But Jesus was faithful over God’s house as a Son. We are his house if we hold on to the confidence and the pride that our hope gives us.Respond to Jesus’ voice now +መን​ፈስ ቅዱስ እን​ዲህ ብሎ​አ​ልና፥ “ዛሬ ቃሉን ብት​ሰሙ ልባ​ች​ሁን አታ​ጽኑ።,እስመ ከመዝ ይቤ መንፈስ ቅዱስ «ዮም ለእመ ሰማዕክሙ ቃሎ ኢታጽንዑ ልበክሙ።,"So, as the Holy Spirit says,“Today, if you hear his voice, ”" +በም​ድረ በዳ በተ​ፈ​ታ​ተ​ኑ​በት ቀን እንደ አሳ​ዘ​ኑት ጊዜ።,ከመ አመ አምረርዎ በዕለተ አ���ከርዎ በገዳም።,"“don’t have stubborn hearts ”“as they did in the rebellion, ”“on the day when they tested me in the desert. ”" +የተ​ፈ​ታ​ተ​ኑኝ አባ​ቶ​ቻ​ችሁ ፈተ​ኑኝ፤ አርባ ዘመ​ንም ሥራ​ዬን አዩ።,ዘአመከሩኒ አበዊክሙ ፈተኑኒ ወርእዩ ምግባርየ አርብዓ ዓመተ።,"“That is where your ancestors challenged and tested me, ”“though they had seen my work for forty years. ”" +ስለ​ዚህ ይህ​ቺን ትው​ልድ ተቈ​ጣ​ኋት፤ እን​ዲ​ህም አልሁ፦ ‘ልባ​ቸው ዘወ​ትር ይስ​ታል፤ እነ​ርሱ ግን መን​ገ​ዴን አላ​ወ​ቁም።’,በእንተ ዝንቱ ተቈጣዕክዎሙ ለይእቲ ትውልድ ወእቤ ዘልፈ ይስሕት ልቦሙ ወእሙንቱሰ ኢያእመሩ ፍናውየ።,"“So I was angry with them. ”“I said,” “Their hearts always go off course,”“and they don’t know my ways.”" +ወደ ዕረ​ፍቴ አይ​ገ​ቡም ብዬ በቍ​ጣዬ ማልሁ።”,በከመ መሐልኩ በመዓትየ ከመ ኢይበውኡ ውስተ ዕረፍትየ።»,“Because of my anger I swore: ”“They will never enter my rest!” +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ እን​ግ​ዲህ ዕወቁ፤ ከእ​ና​ንተ ባንዱ ላይ ስንኳ ሃይ​ማ​ኖት የጐ​ደ​ለ​ውና ተጠ​ራ​ጣሪ፥ ከሕ​ያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ለ​ያ​ችሁ ክፉ ልብ አይ​ኑር።,ዑቁ እንከ አኀዊነ ኢይትረከብ በላዕለ አሐዱ እምኔክሙ ልብ እኩይ ሕጹጸ ሃይማኖት ወኑፉቅ ዘያርሕቀክሙ እም እግዚአብሔር ሕያው።,"Watch out, brothers and sisters, so that none of you have an evil, unfaithful heart that abandons the living God." +ዛሬ የሚ​ባ​ለው ቀን ሳለ ከእ​ና​ንተ ማንም ቢሆን ወደ ኀጢ​አት በሚ​ያ​ደ​ርስ ስሕ​ተት እን​ዳ​ይ​ጸና ሁል​ጊዜ ሰው​ነ​ታ​ች​ሁን መር​ምሩ።,አላ ሕቱ ነፍሰክሙ ኵሎ አሚረ አምጣነ ሀሎ ዕለት ዘይትበሀል ዮም ከመ ኢይጽናዕ መኑሂ እምኔክሙ ውስተ ስሒት ዘኀጢአት።,"Instead, encourage each other every day, as long as it’s called “today,” so that none of you become insensitive to God because of sin’s deception." +በዚች ጽድቅ እስከ መጨ​ረሻ የቀ​ደ​መ​ውን ሥር​ዐ​ታ​ች​ንን አጽ​ን​ተን ከጠ​በ​ቅን ከክ​ር​ስ​ቶስ ጋር አንድ ሁነ​ና​ልና።,እስመ ምስለ ክርስቶስ ኮነ ለእመ አዝለፍነ ዐቂበ ዘቀዲሙ ሥርዐተነ እስከ ፍጻሜ በዛቲ ጽድቅ።,"We are partners with Christ, but only if we hold on to the confidence we had in the beginning until the end." +“ዛሬ ቃሉን ብት​ሰሙ እነ​ዚያ እንደ አሳ​ዘ​ኑት ጊዜ ልባ​ች​ሁን አታ​ጽኑ” ብሎ​አ​ልና።,እስመ ይቤ «ዮም ለእመ ሰማዕክሙ ቃሎ ኢታጽንዑ ልበክሙ» ለአምርሮቱ።,"When it says,“Today, if you hear his voice, don’t have stubborn hearts ”“as they did in the rebellion.”" +ሰም​ተው ያሳ​ዘ​ኑ​ትስ እነ​ማን ናቸው? በሙሴ እጅ ከግ​ብፅ የወ​ጡት ሁሉ አይ​ደ​ሉ​ምን?,ወእለ መኑ እለ ሰምዑ ወአምረርዎ አኮኑ ኵሎሙ እለ ወፅኡ በእደ ሙሴ እምግብፅ።,Who was it who rebelled when they heard his voice? Wasn’t it all of those who were brought out of Egypt by Moses? +አርባ ዘመን የተ​ቈ​ጣ​ቸ​ውስ እነ​ማን ነበሩ? የበ​ደሉ፥ ሬሳ​ቸ​ውም በም​ድረ በዳ የወ​ደ​ቀው አይ​ደ​ሉ​ምን?,ወመኑ እሙንቱ እለ ተቈጥዖሙ አርብዓ ዓመተ አኮኑ እለ አበሱ ወወድቀ አብድንቲሆሙ ውስተ ገዳም።,"And with whom was God angry for forty years? Wasn’t it with the ones who sinned, whose bodies fell in the desert?" +ከካ​ዱት በቀር ወደ ዕረ​ፍቱ እን​ዳ​ይ​ገቡ በማን ላይ ማለ?,ወላዕለ መኑ መሐለ ከመ ኢይበውኡ ውስተ ዕረፍቱ ዘእንበለ ለዐላውያን።,"And against whom did he swear that they would never enter his rest, if not against the ones who were disobedient?" +አላ​መ​ኑ​ምና፥ ለመ​ግ​ባት እን​ዳ​ል​ቻሉ እነሆ፥ እና​ያ​ለን።,ወናሁ ንሬኢ ከመ ኢክህሉ በዊአ እስመ ኢአምኑ።,We see that they couldn’t enter because of their lack of faith. +እን​ግ​ዲህ አን​ፍራ፤ ወደ ዕረ​ፍ​ቱም እን​ድ​ን​ገባ ትእ​ዛ​ዙን አን​ተው፤ ከእ​ና​ን​ተም ምን​አ​ል​ባት በተ​ለ​መደ ስሕ​ተት የሚ​ገ​ኝ�� የሚ​ጸና ቢኖር ወደ ዕረ​ፍቱ እን​ዲ​ገባ የሚ​ተ​ዉት አይ​ም​ሰ​ለው።,ንፍራህ እንከ እምእለ ሰምዑ ወኢንኅድግ ትእዛዞ ከመ ንባእ ውስተ ዕረፍቱ ወለእመ ቦ እንጋ ዘይትረከብ እምኔክሙ ውስተ ስሒት ዘልማድ ወይጸንዕ ኢይምሰሎ ዘየኀድግዎ ከመ ይባእ ውስተ ዕረፍቱ።,"Therefore, since the promise that we can enter into rest is still open, let’s be careful so that none of you will appear to miss it." +ለእ​ነ​ዚያ ደግሞ እንደ ተነ​ገረ ለእ​ኛም የም​ሥ​ራች ተሰ​ብ​ኮ​ል​ናል፤ ነገር ግን የሰ​ሙት ቃል ከሰ​ሚ​ዎቹ ጋር በእ​ም​ነት ስላ​ል​ተ​ዋ​ሐደ አል​ጠ​ቀ​ማ​ቸ​ውም።,እስመ ስሙዓን ንሕነ ከመ ሰምዑ እልክቱ ወባሕቱ ለእልክቱሰ ኢበቍዖሙ ቃል ዘሰምዑ እስመ ኢተቶስሐ ልቦሙ በሃይማኖት ምስለ እለ ሰምዑ።,"We also had the good news preached to us, just as the Israelites did. However, the message they heard didn’t help them because they weren’t united in faith with the ones who listened to it." +ሥራዉ ዓለም ከተ​ፈ​ጠረ ጀምሮ ምንም እንኳ ቢፈ​ጸም፥ “እን​ግ​ዲህ ወደ ዕረ​ፍቴ አይ​ገ​ቡም ብዬ በቍ​ጣዬ ማልሁ” እን​ዳለ እኛስ ያመ​ንን ወደ ዕረ​ፍቱ እን​ገ​ባ​ለን።,ንበውእ ንሕነሰ ውስተ ዕረፍቱ እስመ አመነ ወእፎ እንከ ይቤ «በከመ መሐልኩ በመዓትየ ከመ ኢይበውኡ ውስተ ዕረፍትየ» ወናሁ ዝንቱ ውእቱ ምግባሩ ለእግዚአብሔር ዘእምፍጥረተ ዓለም ዘኮነ።,"We who have faith are entering the rest. As God said,“And because of my anger I swore: ”“They will never enter into my rest!”And yet God’s works were completed at the foundation of the world." +ስለ ሰባ​ተ​ኛ​ውም ቀን፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሰ​ባ​ተ​ኛው ቀን ከሥ​ራው ሁሉ ዐረፈ” ብሎ​አ​ልና።,በከመ ይቤ በእንተ ሰንበት ወአዕረፈ እግዚአብሔር በዕለተ ሰንበት እምኵሉ ግብሩ።,Then somewhere he said this about the seventh day of creation: “God rested on the seventh day from all his works.” +ዳግ​መ​ኛም፥ “ወደ ዕረ​ፍቴ አይ​ገ​ቡም” ብሎ​አል።,ወካዕበ ይቤ «ኢይበውኡ ውስተ ዕረፍትየ።»,"But again, in the passage above, God said, “They will never enter my rest!”" +እን​ግ​ዲህ አን​ዳ​ን​ዶች በዚያ እን​ዲ​ገቡ መን​ገድ ስለ ነበ​ራ​ቸው ቀድ​ሞም የም​ሥ​ራች የተ​ሰ​በ​ከ​ላ​ቸው ባለ መታ​ዘዝ ጠንቅ ስላ​ል​ገቡ፦,እስመ ቦ ሰብእ እለ ቦሙ ፍኖት ከመ ይባኡ ህየ ወቀደምትሰ ሰሚዖሙ ኢቦኡ እስመ ክሕዱ።,"Therefore, it’s left open for some to enter it, and the ones who had the good news preached to them before didn’t enter because of disobedience." +“ዛሬ ቃሉን ብት​ሰ​ሙት ልባ​ች​ሁን እል​ከኛ አታ​ድ​ርጉ፤” በፊት እንደ ተባለ ይህን ከሚ​ያ​ህል ዘመን በኋላ በዳ​ዊት ሲና​ገር፥ “ዛሬ” ብሎ አንድ ቀን እንደ ገና ይቀ​ጥ​ራል።,ወእንበይነ መኑ ይብል ከማሁ ካልአ ዕለተ እምድኅረ ጕንዱይ መዋዕል በከመ ተጽሕፈ ዘቀዳሚ እስመ ይቤ ዳዊት «ዮም ለእመ ሰማዕክሙ ቃሎ ኢታጽንዑ ልበክሙ።»,"Just as it says in the passage above, God designates a certain day as “today,” when he says through David much later,“Today, if you hear his voice, ”“don’t have stubborn hearts.”" +ኢያሱ አሳ​ር​ፎ​አ​ቸው ቢሆን ኖሮስ፥ ከብዙ ዘመን በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባል​ተ​ና​ገ​ረም ነበር።,ሶበሰ ሎሙ አዕረፎሙ ኢያሱ እምኢይቤ በእንተ ካልእ እምድኅረ እማንቱ መዋዕል።,"If Joshua gave the Israelites rest, God wouldn’t have spoken about another day later on." +እን​ኪ​ያስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝብ የሚ​ገ​ቡ​በት ጸንቶ የሚ​ኖር ዕረ​ፍት እን​ዳለ ታወቀ።,ተዐውቀኬ ከመ ሀሎ ዕረፍት ኀበ ይበውኡ ሕዝበ እግዚአብሔር ቀዋሚ ዘይነብር።,So you see that a sabbath rest is left open for God’s people. +ወደ ዕረ​ፍቱ የገ​ባስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሥ​ራው እንደ ዐረፈ፥ እነሆ፥ እርሱ ከሥ​ራው ሁሉ ዐረፈ።,እስመ ዘቦአ ውስተ ዕረፍት ናሁኬ አዕረፈ ውእቱ እምኵሉ ግብሩ በከመ አዕረፈ እግዚ��ብሔር እምኵሉ ግብሩ።,"The one who entered God’s rest also rested from his works, just as God rested from his own.First summary of the message" +እን​ግ​ዲህ እንደ እነ​ዚያ እንደ ካዱት እን​ዳ​ን​ወ​ድቅ፥ ወደ ዕረ​ፍቱ እን​ገባ ዘንድ እን​ፋ​ጠን።,ናስተፋጥን እንከ ከመ ንባእ ውስተ ዕረፍቱ ከመ ኢንደቅ ከማሆሙ ለእሙንቱ እለ ዐለዉ።,"Therefore, let’s make every effort to enter that rest so that no one will fall by following the same example of disobedience," +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ሕያው ነውና፤ የሚ​ሠ​ራም ሁለት ልሳን ካለው ሰይ​ፍም ሁሉ ይልቅ የተ​ሳለ ነው፤ ነፍ​ስ​ንና መን​ፈ​ስ​ንም፥ ጅማ​ት​ንና ቅል​ጥ​ም​ንም እስ​ኪ​ለይ ድረስ ይወ​ጋል፤ የል​ብ​ንም ስሜ​ትና አሳብ ይመ​ረ​ም​ራል።,እስመ ሕያው ቃለ እግዚአብሔር ወጽኑዕ ወይበልኅ እምኵሉ ሰይፍ ዘክልኤ አፉሁ ወይፈልጥ ነፍሰ እመንፈስ ወይሌሊ ሥርወ እመሌሊት ወየኀሥሥ ኅሊና ወፍትወተ ወምክረ ልብ።,"because God’s word is living, active, and sharper than any two-edged sword. It penetrates to the point that it separates the soul from the spirit and the joints from the marrow. It’s able to judge the heart’s thoughts and intentions." +እኛን በሚ​ቈ​ጣ​ጠር በእ​ርሱ በዐ​ይ​ኖቹ ፊት ሁሉ ነገር የተ​ራ​ቈ​ተና የተ​ገ​ለጠ ነው እንጂ በእ​ርሱ ፊት የተ​ሰ​ወረ ፍጥ​ረት የለም።ስለ ሰማ​ያ​ዊው ሊቀ ካህ​ናት,ወአልቦ ዘተፈጥረ ዘኢኮነ ክሡተ በቅድሜሁ ወኵሉ ክሡት ወስጡሕ በቅድመ አዕይንቲሁ ወሎቱ ናወሥእ በእንተ ኵሉ ዘገበርነ።በእንተ ሊቀ ካህናት ሰማያዊ,"No creature is hidden from it, but rather everything is naked and exposed to the eyes of the one to whom we have to give an answer." +እን​ግ​ዲህ ወደ ሰማ​ያት የወጣ ታላቅ ሊቀ ካህ​ናት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ አለን፤ በእ​ርሱ በማ​መን ጸን​ተን እን​ኑር።,ወብነ ሊቀ ካህናት ዐቢይ ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ዘተለዐለ እምሰማያት ናጽንዕ እንከ አሚነ ቦቱ።,"Also, let’s hold on to the confession since we have a great high priest who passed through the heavens, who is Jesus, God’s Son;" +ሊቀ ካህ​ና​ታ​ችን ለድ​ካ​ማ​ችን መከራ መቀ​በ​ልን የማ​ይ​ችል አይ​ደ​ለ​ምና፤ ነገር ግን ከብ​ቻዋ ከኀ​ጢ​አት በቀር እኛን በመ​ሰ​ለ​በት ሁሉ የተ​ፈ​ተነ ነው።,እስመ ኢኮነ ሊቀ ካህናቲነ ዘኢይክል ሐሚመ ለድካምነ ዳእሙ ምኩር በኵሉ አምሳሊነ ዘእንበለ ኀጢአት ባሕቲታ።,"because we don’t have a high priest who can’t sympathize with our weaknesses but instead one who was tempted in every way that we are, except without sin." +እን​ግ​ዲህ ምሕ​ረ​ትን እን​ድ​ን​ቀ​በል፥ በሚ​ያ​ስ​ፈ​ል​ገ​ንም ጊዜ የሚ​ረ​ዳ​ንን ጸጋ እን​ድ​ና​ገኝ፥ ወደ ጸጋው ዙፋን በእ​ም​ነት እን​ቅ​ረብ።,ንቅረብ እንከ በሞገስ ኀበ መንበረ ጸጋሁ ከመ ንንሣእ ሣህሎ ወንርከብ ጸጋሁ ይኩነነ ረድኤተ ለጊዜ ምንዳቤነ።,"Finally, let’s draw near to the throne of favor with confidence so that we can receive mercy and find grace when we need help." +ሊቀ ካህ​ናት ሁሉ ስለ ኀጢ​አት መባ​ንና መሥ​ዋ​ዕ​ትን ሊያ​ቀ​ርብ ከሰው ተመ​ርጦ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሆ​ነው ነገር ሁሉ ስለ ሰው ይሾ​ማ​ልና።,እስመ ኵሉ ሊቀ ካህናት እምሰብእ ይትነሣእ ወበእንተ ሰብእ ይሠየም ለኀበ እግዚአብሔር ከመ ያብእ ቍርባነ ወመሥዋዕተ ዘበእንተ ኀጢአት።,"Every high priest is taken from the people and put in charge of things that relate to God for their sake, in order to offer gifts and sacrifices for sins." +እርሱ ራሱም ደካማ ነውና ባለ​ማ​ወ​ቃ​ቸው ከሳቱ ሰዎች ጋር መከ​ራን ሊቀ​በል ይች​ላል።,ወየሐምም ሕቀ ወይክል ሐሚመ ምስለ እለ ስሕቱ በእበዶሙ ወበእንተ ዘኮነ ለሊሁ ድኩመ።,The high priest is able to deal gently with the ignorant and those who are misled since he himself is prone to weakness. +በዚ​ህም ምክ​ን​ያት ስለ ሕዝብ እን​ደ​ሚ​ያ���ቀ​ርብ እን​ዲሁ ስለ ራሱ ደግሞ መሥ​ዋ​ዕ​ትን ስለ ኀጢ​አት ማቅ​ረብ ይገ​ባ​ዋል።,ወእንበይነዝ ርቱዕ ከመ በእንተ ሕዝብ ከማሁ ለርእሱኒ ያብእ ዘበእንተ ኀጢአት።,"Because of his weakness, he must offer sacrifices for his own sins as well as for the people." +እንደ አሮ​ንም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከተ​ጠራ በቀር፥ ማንም ለራሱ ክብ​ርን የሚ​ወ​ስድ የለም።,ወአልቦ ዘይነሥእ ለርእሱ ክብረ ዘእንበለ ዘጸውዖ እግዚአብሔር ዳእሙ በከመ አሮን።,"No one takes this honor for themselves but takes it only when they are called by God, just like Aaron." +እን​ዲሁ ክር​ስ​ቶ​ስም ሊቀ ካህ​ናት ይሆን ዘንድ ራሱን ያከ​በረ አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን፥ “አንተ ልጄ ነህ፥ እኔም ዛሬ ወለ​ድ​ሁህ” ያለው እርሱ ራሱ ነው።,ከማሁ ክርስቶስኒ አኮ ርእሶ ዘንእደ ከመ ይኩን ሊቀ ካህናት ዳእሙ ለሊሁ ዘይቤሎ «ወልድየ አንተ ወአነ ዮም ወለድኩከ።»,"In the same way Christ also didn’t promote himself to become high priest. Instead, it was the one who said to him,“You are my Son. ”“Today I have become your Father”," +ዳግ​መ​ኛም፥ “እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት የዘ​ለ​ዓ​ለም ካህን አንተ ነህ” ይላል።,ወካዕበ ይቤ «አንተ ካህኑ ለዓለም በከመ ሢመቱ ለመልከ ጼዴቅ።»,"as he also says in another place,“You are a priest forever, ”“according to the order of Melchizedek.”" +እር​ሱም ሥጋ ለብሶ በዚህ ዓለም በነ​በ​ረ​በት ጊዜ፥ በታ​ላቅ ጩኸ​ትና እንባ ከሞት ሊያ​ድ​ነው ወደ​ሚ​ች​ለው ጸሎ​ት​ንና ምል​ጃን አቀ​ረበ፤ ጽድ​ቁ​ንም ሰማው።,ወአመ ሀሎ በመዋዕለ ሥጋሁ ጸሎተ ወስኢለ አብአ በዐቢይ ገዐር ወአንብዕ ኀበ ዘይክል አድኅኖቶ እሞት ወሰምዖ ጽድቆ።,"During his days on earth, Christ offered prayers and requests with loud cries and tears as his sacrifices to the one who was able to save him from death. He was heard because of his godly devotion." +ልጅም ቢሆን መከ​ራን ስለ ተቀ​በለ መታ​ዘ​ዝን ዐወቀ።,ወከዊኖ ወልደ አእመረ በእንተ ዘሐመ ተአዚዞ።,"Although he was a Son, he learned obedience from what he suffered." +ከተ​ፈ​ጸ​መም በኋላ ለሚ​ታ​ዘ​ዝ​ለት ሁሉ ሕይ​ወ​ትን የሚ​ሰጥ የዘ​ለ​ዓ​ለም መድ​ኅን ሆነ።,ወፈጺሞ ውእቱ ኮነ ዐሳዬ ሕይወት ለኵሎሙ እለ ይትኤዘዙ ሎቱ ወመድኅነ ዘለዓለም።,"After he had been made perfect, he became the source of eternal salvation for everyone who obeys him." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት የዘ​ለ​ዓ​ለም ሊቀ ካህ​ናት አለው።,ወሰመዮ እግዚአብሔር ሊቀ ካህናት ዘለዓለም በከመ ሢመቱ ለመልከ ጼዴቅ።,He was appointed by God to be a high priest according to the order of Melchizedek. +ስለ እር​ሱም የም​ን​ና​ገ​ረው ብዙ ነገር አለን፤ ጆሮ​ዎ​ቻ​ች​ሁም ስለ ፈዘዙ በቃል ልን​ተ​ረ​ጕ​መው ጭንቅ ነው።,እስመ ለዝንቱሰ ዕፁብ ነገሩ ወኢይትከሀል ይፈክርዎ እስመ ድንዙዛነ ኮንክሙ እዘኒክሙ እምሰሚዕ።,"We have a lot to say about this topic, and it’s difficult to explain, because you have been lazy and you haven’t been listening." +መም​ህ​ራን ልት​ሆኑ ሲገ​ባ​ችሁ፥ ካመ​ና​ችሁ ጀምሮ በት​ም​ህ​ርት ላይ የቈ​ያ​ችሁ ስለ ሆነ፥ እስከ ዛሬም ገና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የቃ​ሉን መጀ​መ​ሪያ ትም​ህ​ርት ሊያ​ስ​ተ​ም​ሩ​አ​ችሁ ትወ​ዳ​ላ​ችሁ፤ ወተ​ት​ንም ሊግ​ቱ​አ​ችሁ ትሻ​ላ​ችሁ፤ ጽኑ ምግ​ብ​ንም አይ​ደ​ለም።,እንዘ ርቱዕ ለክሙ ትኩኑ መምህራነ በእንተ ዘጐንደይክሙ እምአመ አመንክሙ ውስተ ትምህርት ወዓዲክሙ እስከ ይእዜ ትፈቅዱ ይምሀሩክሙ ቀዳሜ መጽሐፍ መቅድመ ቃሉ ለእግዚአብሔር ወትፈቅዱ ሐሊበ ይውግዑክሙ ወአኮ መብልዐ ጽኑዐ።,"Although you should have been teachers by now, you need someone to teach you an introduction to the basics about God’s message. You have come to the place where you need milk instead of solid food." +ወተ​ትን የሚ​ጋት ሁሉ ሕፃን ስለ​ሆነ፥ የጽ​ድ​ቅን ቃል ��ያ​ውቅ አይ​ሻም።,እስመ ኵሉ ዘይትወጋዕ ሐሊበ ሕፃን ውእቱ ወኢየኀሥሥ ያእምር ቃለ ጽድቅ።,"Everyone who lives on milk is not used to the word of righteousness, because they are babies." +ጠን​ካራ ምግብ ግን መል​ካ​ሙ​ንና ክፉ​ዉን ለመ​ለ​የት በሥ​ራ​ቸው የለ​መደ ልቡና ላላ​ቸው ለፍ​ጹ​ማን ሰዎች ነው።,ወመብልዕሰ ጽኑዕ ለልሂቅ ውእቱ ዘይለምድ ተኃሥሦ በዘይፈልጥ ሠናየ ወእኩየ።,"But solid food is for the mature, whose senses are trained by practice to distinguish between good and evil." +ስለ​ዚ​ህም የክ​ር​ስ​ቶ​ስን የነ​ገ​ሩን መጀ​መ​ሪያ ትተን ወደ ፍጻ​ሜው እን​ሂድ፤ እን​ግ​ዲህ ደግሞ ሌላ መሠ​ረት እን​ዳ​ትሹ ዕወቁ፤ ይኸ​ውም ከሞት ሥራ ለመ​መ​ለስ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለማ​መን፥,ወበእንተ ዝንቱ ኀዲገነ ጥንተ ነገሩ ለክርስቶስ ንብጻሕ ኀበ ፍጻሜሁ ዑቁ እንከ ዳግመ መሠረተ ካልአ ኢትኅሥሡ በዘትኔስሑ እምግብር ምዉት ውስተ ሐዲስ ሃይማኖት ዘእግዚአብሔር።,"So let’s press on to maturity, by moving on from the basics about Christ’s word. Let’s not lay a foundation of turning away from dead works, of faith in God," +ጥም​ቀ​ትን፥ በአ​ን​ብ​ሮተ እድ መሾ​ምን፥ የሙ​ታ​ንን ትን​ሣ​ኤና የዘ​ለ​ዓ​ለም ፍር​ድን ለመ​ማር ነው።,ወትምህርተ ጥምቀት ወሢመተ እድ ወትንሣኤ ሙታን ወኵነኔ ዘለዓለም።,"of teaching about ritual ways to wash with water, laying on of hands, the resurrection from the dead, and eternal judgment—all over again." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቢፈ​ቅድ ይህን ባደ​ረ​ግን ነበር።,ወዘንተኒ እምገበርነ ሶበ ያበውሕ እግዚአብሔር።,"We’re going to press on, if God allows it." +ነገር ግን አንድ ጊዜ ብር​ሃን የበ​ራ​ላ​ቸ​ውን፥ ሰማ​ያ​ዊ​ው​ንም ስጦታ የቀ​መ​ሱ​ትን፥ ከመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስም ተካ​ፋ​ዮች ሆነው የነ​በ​ሩ​ትን፥,ወባሕቱ ኢይትከሀል እምድኅረ ነሥኡ ጥምቀተ ወጥዕሙ ጸጋሁ ዘእምሰማያት ወተሳተፉ በመንፈስ ቅዱስ።,"Because it’s impossible to restore people to changed hearts and lives who turn away once they have seen the light, tasted the heavenly gift, become partners with the Holy Spirit," +መል​ካ​ሙን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል፥ የሚ​መ​ጣ​ው​ንም የዓ​ለ​ምን ኀይል የቀ​መ​ሱ​ትን፥,ወጥዕሙ ቃለ እግዚአብሔር ሠናየ ወኀይለ ዓለም ዘይመጽእ።,and tasted God’s good word and the powers of the coming age. +በኋ​ላም የካ​ዱ​ትን እንደ ገና ለን​ስሓ እነ​ር​ሱን ማደስ አይ​ቻ​ልም፤ ራሳ​ቸው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ልጅ ይሰ​ቅ​ሉ​ታ​ልና፥ ያዋ​ር​ዱ​ት​ማ​ልና።,ኢይደሉ ከመ ይደቁ የሐድስዋ ካዕበ ለንስሓሆሙ ወይስቅልዎ ሎሙ ለወልደ እግዚአብሔር ወይመንንዎ።,They are crucifying God’s Son all over again and exposing him to public shame. +ምድ​ርም በእ​ር​ስዋ የሚ​ወ​ር​ደ​ውን ዝናም ከጠ​ጣች፥ ያን​ጊዜ ስለ እርሱ ያረ​ሱ​ላ​ትን መላ​ካም ቡቃያ ታበ​ቅ​ላ​ለች፤ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘን​ድም በረ​ከ​ትን ታገ​ኛ​ለች።,ምድርኒ ለእመ ሰትየት ዝናመ ዘይመጽእ ላዕሌሃ ትወልድ ሣዕረ ሠናየ ሶቤሃ ዘበእንቲኣሁ ሐረስዋ ወትነሥእ በረከተ እምኀበ እግዚአብሔር።,The ground receives a blessing from God when it drinks up the rain that regularly comes and falls on it and yields a useful crop for those people for whom it is being farmed. +እሾ​ህ​ንና ኵር​ን​ች​ትን ብታ​ወጣ ግን የተ​ጣ​ለች ናት፤ ለመ​ር​ገ​ምም የቀ​ረ​በች ናት፤ ፍጻ​ሜ​ዋም ለመ​ቃ​ጠል ይሆ​ናል።,ወእመሰ አውፅአት ሦከ ወአሜከላ ዘቅርብት ለመርገም ወደኃሪታ ለአንድዶ።,"But if it produces thorns and thistles, it’s useless and close to being cursed. It ends up being burned.Make your hope sure" +የተ​መ​ረ​ጣ​ችሁ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ምንም እን​ኳን እን​ዲህ ብን​ላ​ችሁ ሕይ​ወት ወዳ​ለ​ባት ትም​ህ​ርት እን​ድ​ት​ቀ​ርቡ እን​ታ​መ​ን​ባ​ች���ኋ​ለን።,ንትአመነክሙ አኀዊነ ኅሩያን ከመ ትቅረቡ ውስተ እንተ ባቲ ሕይወት እመኒ ከመዝ ንቤለክሙ።,"But we are convinced of better things in your case, brothers and sisters, even though we are talking this way—things that go together with salvation." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቅዱ​ሳ​ንን ስለ አገ​ለ​ገ​ላ​ችሁ፥ እስከ አሁ​ንም ስለ​ም​ታ​ገ​ለ​ግ​ሉ​አ​ቸው ያደ​ረ​ጋ​ች​ት​ሁን ሥራ፥ በስ​ሙም ያሳ​ያ​ች​ሁ​ትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዐመ​ፀኛ አይ​ደ​ለ​ምና።,ዘአኮ ይዔምፅ እግዚአብሔር ከመ ይርሳዕ ምግባሪክሙ ዘቀዲሙ ወተፋቅሮተክሙ ዘአርአይክሙ በስሙ ወተልእክምዎሙ ለቅዱሳን ወትትለአኩሂ።,God isn’t unjust so that he forgets your efforts and the love you have shown for his name’s sake when you served and continue to serve God’s holy people. +ነገር ግን ሁላ​ች​ሁም በዚች ተስ​ፋ​ችሁ እን​ዲሁ ትጋ​ታ​ች​ሁን እስከ መጨ​ረ​ሻው ታሳዩ ዘንድ እን​ወ​ዳ​ለን።,ወንፈቱሰ ኵልክሙ ከማሁ ታርእዩ ጻሕቀክሙ በዛቲ ተስፋክሙ እስከ ለዝሉፉ።,But we desperately want each of you to show the same effort to make your hope sure until the end. +ዳተ​ኞች እን​ዳ​ት​ሆኑ በሃ​ይ​ማ​ኖ​ትና በት​ዕ​ግ​ሥት ተስ​ፋ​ቸ​ውን የወ​ረ​ሱ​ትን ሰዎች ምሰ​ሉ​አ​ቸው።ስለ ተስ​ፋና ስለ መሐላ,ከመ ኢትተክዙ ወኢትኩኑ ድንዙዛነ ወተመሰልዎሙ ለእለ በአሚን ወበትዕግሥት ወረሱ ተስፋሆሙ።በእንተ ተስፋ ወመሐላ,This is so you won’t be lazy but follow the example of the ones who inherit the promises through faith and patience.Our hope in Jesus’ priesthood +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ብ​ር​ሃም ተስ​ፋ​ዉን በሰ​ጠው ጊዜ ይም​ል​በት ዘንድ ከእ​ርሱ የሚ​በ​ልጥ ሌላ ባይ​ኖር፥ በራሱ ማለ።,እግዚአብሔርኒ አመ አሰፈዎ ለአብርሃም ወአልቦ ባዕድ ዘየዐቢ እምኔሁ ከመ ይምሐል ቦቱ መሐለ በርእሱ።,"When God gave Abraham his promise, he swore by himself since he couldn’t swear by anyone greater." +እን​ዲህ ብሎ፦“ መባ​ረ​ክን እባ​ር​ክ​ሃ​ለሁ፥ ማብ​ዛ​ት​ንም አበ​ዛ​ሃ​ለሁ።”,ወይቤ ከመ ባርኮ እባርከከ ወአስተባዝኆ አስተባዝኀከ።,"He said, “I will certainly bless you and multiply your descendants.”" +ከዚ​ህም በኋላ ታግሦ ተስ​ፋ​ዉን አገኘ።,ወእምዝ ተዐጊሦ አድምዐ ተስፋሁ።,So Abraham obtained the promise by showing patience. +ሰው ግን ከእ​ርሱ በሚ​በ​ል​ጠው ይም​ላል፤ የክ​ር​ክ​ርም መነ​ሻው በመ​ሐላ ይፈ​ጸ​ማል።,ወሰብእሰ ይምሕል በዘየዐቢ እምኔሁ ወሙፃኡ ለቅሥት የኀልቅ በመሐላ።,People pledge by something greater than themselves. A solemn pledge guarantees what they say and shuts down any argument. +ስለ​ዚ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተስ​ፋ​ውን ለሚ​ወ​ርሱ ሰዎች ምክ​ሩን እን​ደ​ማ​ይ​ለ​ውጥ ሊገ​ልጥ ወደደ፤ እን​ደ​ማ​ይ​ለ​ው​ጥም በመ​ሓላ አጸ​ናው።,ወበእንተዝ ፈቀደ እግዚአብሔር ያርኢ ጽድቆ ለእለ ይወርሱ ተስፋሁ ከመ ኢይመይጥ ምክሮ ወአጽንዖ በመሐላ ከመ ኢይትመየጥ።,"When God wanted to further demonstrate to the heirs of the promise that his purpose doesn’t change, he guaranteed it with a solemn pledge." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ሐሰት ሊሆን አይ​ቻ​ልም፤ በእ​ርሱ ለተ​ማ​ፀን ተጠ​ብ​ቆ​ልን ባለ ተስ​ፋ​ች​ንም ማመ​ንን ላጸ​ናን ለእኛ ታላቅ ደስታ አለን።,ወኢይትከሀል ይትሐሰው ቃለ እግዚአብሔር ዐቢይ ፍሥሓ ብነ ለእለ ተማሕፀነ ወአጽናዕነ ተወክሎ በተስፋነ ዘጽኑሕ ለነ።,"So these are two things that don’t change, because it’s impossible for God to lie. He did this so that we, who have taken refuge in him, can be encouraged to grasp the hope that is lying in front of us." +ይህ​ችም ተስፋ ነፍ​ሳ​ችን እን​ዳ​ት​ነ​ዋ​ወጥ እንደ መል​ሕቅ የም​ታ​ጸና ናት፤,እንተ ታጸንዓ ከመ መርሶ ለነፍስነ ከመ ኢታንቀልቅል።,"This hope, which is a safe and secure anchor for our whole being, enters the sanctuary behind the curtain." +እንደ መልከ ጼዴ�� ሹመት ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሊቀ ካህ​ናት ሆኖ ሐዋ​ር​ያ​ችን ኢየ​ሱስ ከእኛ በፊት ወደ ገባ​ባት መጋ​ረ​ጃም ውስጥ የም​ታ​ስ​ገባ ናት።,ወታበውእ ውስተ ውሳጤ መንጦላዕት ኀበ ቦአ ኢየሱስ ሐዋርያነ እምቅድሜነ ሊቀ ካህናት በከመ ሢመቱ ለመልከ ጼዴቅ ከዊኖ ዘለዓለም።,"That’s where Jesus went in advance and entered for us, since he became a high priest according to the order of Melchizedek." +የሳ​ሌም ንጉሥ፥ የል​ዑል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ካህን የሆነ፥ ይህ መልከ ጼዴቅ፥ አብ​ር​ሃም ነገ​ሥ​ታ​ትን ድል ነሥቶ በተ​መ​ለሰ ጊዜ ከእ​ርሱ ጋር ተገ​ና​ኝቶ ባረ​ከው።,ወመልከ ጼዴቅሰ ንጉሠ ሳሌም ካህኑ ለእግዚአብሔር ልዑል ውእቱ ዘመጽአ ወተራከቦ ለአብርሃም አመ ተመይጠ እምኀበ ተቃተሎሙ ለነገሥት ወባረኮሂ።,"This Melchizedek, who was king of Salem and priest of the Most High God, met Abraham as he returned from the defeat of the kings, and Melchizedek blessed him." +አብ​ር​ሃ​ምም ከገ​ን​ዘቡ ሁሉ ከዐ​ሥር አንድ ሰጠው፤ መጀ​መ​ሪያ የስሙ ትር​ጓሜ የጽ​ድቅ ንጉሥ ነበር፤ በኋ​ላም የሳ​ሌም ንጉሥ ተባለ፤ የሰ​ላም ንጉሥ ማለት ነው።,ወከፈሎ አብርሃም ዐሥራተ እምኵሉ ቀዳሚ ትርጓሜ ስሙ ንጉሠ ጽድቅ ወእምዝ ንጉሠ ሳሌም ንጉሠ ሰላም ብሂል።,"Abraham gave a tenth of everything to him. His name means first “king of righteousness,” and then “king of Salem,” that is, “king of peace.”" +አባት የለ​ውም፤ እና​ትም የለ​ች​ውም፤ ትው​ል​ዱም አይ​ታ​ወ​ቅም፤ ለዘ​መኑ መጀ​መ​ሪያ፥ ለሕ​ይ​ወ​ቱም መጨ​ረሻ የለ​ውም፤ ክህ​ነቱ የወ​ልደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምሳሌ ሆኖ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ይኖ​ራል።,አልቦ ዘዘከረ ሎቱ አበ ወኢእመ ወአልቦ ጥንት ለመዋዕሊሁ ወኢማኅለቅት ለሕይወቱ በአምሳሊሁ ለወልደ እግዚአብሔር ይነብር ክህነቱ ለዝሉፉ።,"He is without father or mother or any family. He has no beginning or end of life, but he’s like God’s Son and remains a priest for all time." +የአ​ባ​ቶች አለቃ አብ​ር​ሃም ከም​ር​ኮው ሁሉ የሚ​ሻ​ለ​ውን ዐሥ​ራት የሰ​ጠ​ውን የዚ​ህን ካህን ክብር ታያ​ላ​ች​ሁን?,ትሬእዩኑ ዕበዮ ለዝንቱ ዘወሀቦ አብርሃም ዐሥራተ እምኵሉ ዘይኄይስ ወርእሶሙ ለአበው ውእቱ።,"See how great Melchizedek was! Abraham, the father of the people, gave him a tenth of everything he captured." +ከሌዊ ልጆ​ችም፥ ክህ​ነ​ትን የሚ​ቀ​በ​ሉት ከሕ​ዝቡ ማለት ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው፥ እነ​ርሱ ምንም ከአ​ብ​ር​ሃም ወገብ ቢወጡ ከእ​ነ​ርሱ ዐሥ​ራ​ትን በሕግ እን​ዲ​ያ​ስ​ወጡ ትእ​ዛዝ አላ​ቸው።,ወደቂቀ ሌዊሰ ሶበ ይነሥኡ ክህነተ ቦሙ ሥርዐተ ትእዛዝ እምኦሪት ከመ ይንሥኡ ዐሥራተ እምሕዝብ በከመ ሥርዐተ ሕጎሙ እምላዕለ አኀዊሆሙ እለ ወፅኡ እምሐቌሁ ለአብርሃም።,"The descendants of Levi who receive the office of priest have a commandment under the Law to collect a tenth of everything from the people who are their brothers and sisters, though they also are descended from Abraham." +ወገ​ና​ቸው ላይ​ደለ ለእ​ርሱ ግን አብ​ር​ሃም ዐሥ​ራ​ትን ሰጠው፤ እር​ሱም ተስፋ ያለው አብ​ር​ሃ​ምን ባረ​ከው።,ወለዘኢኮነሰ እምዘመዶሙ ወሀቦ አብርሃም ዐሥራተ ወባረኮ ለአብርሃም ዘሎቱ ተስፋ።,"But Melchizedek, who isn’t related to them, received a tenth of everything from Abraham and blessed the one who had received the promises." +ነገር ግን ታላቁ ታና​ሹን እን​ደ​ሚ​ባ​ር​ከው ያለ ጥር​ጥር ይታ​ወ​ቃል።,ወይትዐወቅ ባሕቱ ዘእንበለ ካሕድ ከመ ዘየዐቢ ይባርኮ ለዘይንእስ።,"Without question, the less important person is blessed by the more important person." +በዚ​ህስ የሚ​ሞት ሰው ዐሥ​ራ​ትን ይቀ​በ​ላል፤ በወ​ዲ​ያው ግን ሕያው እንደ ሆነ መጽ​ሐፍ የሚ​መ​ሰ​ክ​ር​ለት እርሱ ይቀ​በ​ላል።,ወበዝየሰ ሰብእ መዋቲ ይነሥእ ዐሥራተ ወበከሃሰ ለሊሁ ይነሥእ ዘሰማዕቱ መጽሐፍ ከመ ሕያው ��እቱ።,"In addition, in one case a tenth is received by people who die, and in the other case, the tenth is received by someone who continues to live, according to the record." +እንደ ተነ​ገ​ረም ዐሥ​ራ​ትን የሚ​ቀ​በል ሌዊ ስን​ኳን በአ​ብ​ር​ሃም በኩል ዐሥ​ራ​ትን ሰጠ።,ወተብህለ በእንተ አብርሃም ከመ ወሀቦ ዐሥራተ ወሌዊሰ ዘይነሥእ ዐሥራተ ውእቱኒ ዐሠረ።,"It could be said that Levi, who received a tenth, paid a tenth through Abraham" +መልከ ጼዴቅ በተ​ገ​ና​ኘው ጊዜ ገና በአ​ባቱ በአ​ብ​ር​ሃም ወገብ ነበ​ርና።,እስመ ዓዲሁ ሀሎ ውስተ ሐቌ አብርሃም አቡሁ አመ ተራከቦ መልከ ጼዴቅ።,because he was still in his ancestor’s body when Abraham paid the tenth to Melchizedek. +እን​ግ​ዲህ ሕዝቡ በሌዊ ክህ​ነት የተ​መ​ሠ​ረ​ተን ሕግ ተቀ​ብ​ለ​ዋ​ልና በዚያ ክህ​ነት ፍጹ​ም​ነት የተ​ገኘ ቢሆን፥ እንደ አሮን ሹመት የማ​ይ​ቈ​ጠር፥ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ግን የሆነ ሌላ ካህን ሊነሣ ወደ ፊት ስለ​ምን ያስ​ፈ​ል​ጋል?,ወእመሰ ይትፌጸም በክህነቶሙ ለሌዋውያን ዘይገብሩ ለሕዝብ በከመ ተሠርዐ ለምንት እንከ ይትፈቀድ ይሠየም ካልእ ካህን ዘከመ መልከ ጼዴቅ ሢመቱ ዳእሙ ዘእምይቤ ከመ ሢመተ አሮን።,"So if perfection came through the levitical office of priest , why was there still a need to speak about raising up another priest according to the order of Melchizedek rather than one according to the order of Aaron?" +ክህ​ነ​ታ​ቸው ታልፍ ዘንድ አላ​ትና፤ ክህ​ነ​ታ​ቸው ካለ​ፈ​ችም ኦሪ​ታ​ቸው ታል​ፋ​ለች።,እስመ ሀለዋ ትፍልስ ክህነቶሙ ወእምከመሰ ፈለሰት ክህነቶሙ ትፈልስ ኦሪቶሙ።,"When the order of the priest changes, there has to be a change in the Law as well." +ይህ ነገር የተ​ነ​ገ​ረ​ለት እርሱ በሌላ ወገን ተካ​ፍ​ሎ​አ​ልና፥ ከዚ​ያም መሠ​ዊ​ያ​ውን ያገ​ለ​ገለ ማንም የለም።,ወዘተብህለሰ በእንቲኣሁ ከመዝ ተወልደ እምካልእ ሕዝብ ዘኢዐቀበ ምሥዋዐ ግሙራ አሐዱሂ እምኔሁ።,"The person we are talking about belongs to another tribe, and no one ever served at the altar from that tribe." +ጌታ​ችን ከይ​ሁዳ ነገድ እንደ ወጣ የተ​ገ​ለጠ ነውና፤ ስለ​ዚ​ህም ነገድ ሙሴ ምንም እን​ኳን ስለ ክህ​ነት አል​ተ​ና​ገ​ረም።,ወይትዐወቅ ዝንቱ ክሡተ ከመ እምይሁዳ ወፅአ እግዚእነ ሕዝብ ዘኢነገረ በእንቲኣሁ ሙሴ ሢመተ ክህነት።,"It’s clear that our Lord came from the tribe of Judah, but Moses never said anything about priests from that tribe." +ይል​ቁ​ንም ይህ እጅግ ያስ​ረ​ዳል፤ በመ​ልከ ጼዴቅ ክህ​ነት አም​ሳል ሌላ ካህን ይነ​ሣል ብሎ​አ​ልና።,ወዓዲ ፈድፋደ ያዔውቅ ዝንቱ እስመ ይቤ ይትነሣእ ካህን በአምሳለ ክህነቱ ለመልከ ጼዴቅ።,And it’s even clearer if another priest appears who is like Melchizedek. +ይኸ​ውም በማ​ያ​ልፍ ሕይ​ወት ኀይል እንጂ ለሥ​ጋና ለደም በተ​ሠራ ሕግ አይ​ደ​ለም።,ዘኢኮነ በሕገ ሥርዐት ዘሥጋ ወደም አላ በኀይለ ሕይወት ዘኢየኀልቅ።,"He has become a priest by the power of a life that can’t be destroyed, rather than a legal requirement about physical descent." +“እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት የዘ​ለ​ዓ​ለም ካህን አንተ ነህ” ብሎ ይመ​ሰ​ክ​ራ​ልና።,ውእቱ ሰማዕቱ ዘይቤ «አንተ ውእቱ ካህን ከመ ሢመቱ ለመልከ ጼዴቅ።»,"This is confirmed:“You are a priest forever, ”“according to the order of Melchizedek.”Able to save completely" +ስለ​ዚ​ህም የም​ት​ደ​ክም፥ የማ​ት​ጠ​ቅ​ምም ስለ ሆነች የቀ​ደ​መ​ችው ትእ​ዛዝ ተሽ​ራ​ለች።,እስመ ኮነ ተዋልጦ፥ በቀዳሚ ሕግ በእንተ ድካማ እስመ አልባቲ ባቍዕ።,"On the one hand, an earlier command is set aside because it was weak and useless . On the other hand, a better hope is introduced, through which we draw near to God." +ኦሪት ምንም ግዳጅ አል​ፈ​ጸ​መ​ች​ምና፤ ነገር ግን በእ​ር​ስዋ ፋንታ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የም​ን​ቀ​ር​ብ​በት ከእ​ር​ስዋ የሚ​ሻል ተስፋ ገብ​ቶ​አል።,ወኢያስ��ጠት ወኢምንተኒ ኦሪት ወባሕቱ ቦአ ተስፋ ህየንቴሃ ዘይኄይስ እምኔሃ ወቦቱ ንቀርቦ ለእግዚአብሔር።, +እርሱ ያለ መሐላ አል​ሆ​ነም፤ ያለ መሐላ የተ​ሾሙ ካህ​ናት አሉና።,እስመ ኢኮነ ዘእንበለ መሐላ እስመ ቦ እለ ተሠይሙ ዘእንበለ መሐላ።,"And this was not done without a solemn pledge! The others have become priests without a solemn pledge," +በመ​ሐላ የሾ​መ​ውን ግን፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ማለ፥ አይ​ጸ​ጸ​ት​ምም፤ አንተ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት የዘ​ለ​ዓ​ለም ካህን ነህ” አለው።,ወለዘሰ በመሐላ ሤሞ ይቤሎ «መሐለ እግዚአብሔር ወኢይኔስሕ ከመ አንተ ካህኑ ለዓለም በከመ ሢመቱ ለመልከ ጼዴቅ።»,"but this priest was affirmed with a solemn pledge by the one who said,“The Lord has made a solemn pledge ”“and will not change his mind: ”“You are a priest forever.”" +ኢየ​ሱስ ይህን ያህል በም​ት​በ​ል​ጥና ከፍ ባለች ሹመት ተሾመ።,ወመጠነዝ ተሠይመ ኢየሱስ ውስተ እንተ ትኄይስ ወተዐቢ ሢመት።,"As a result, Jesus has become the guarantee of a better covenant." +ለእ​ነ​ዚ​ያስ ብዙ​ዎች ካህ​ናት ነበ​ሩ​አ​ቸው፤ ሞት ይሽ​ራ​ቸው፥ እን​ዲ​ኖ​ሩም አያ​ሰ​ና​በ​ታ​ቸ​ውም ነበ​ርና።,ወለእልክቱሰ ካህናት ብዙኃን እስመ ይስዕሮሙ ሞት ወኢያበውሖሙ ይንበሩ።,The others who became priests are numerous because death prevented them from continuing to serve. +እርሱ ግን ለዘ​ለ​ዓ​ለም ይኖ​ራል፤ ክህ​ነቱ አይ​ሻ​ር​ምና።,ወውእቱሰ ይነብር ለዓለም እስመ ኢይሰዐር ክህነቱ።,"In contrast, he holds the office of priest permanently because he continues to serve forever." +ዘወ​ትር በእ​ርሱ በኩል ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቀ​ር​ቡ​ትን ሊያ​ድ​ና​ቸው ይቻ​ለ​ዋል፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ምም ሕያው ነውና ያስ​ታ​ር​ቃ​ቸ​ዋል።,ወይክል አድኅኖቶሙ ለዝሉፉ ለእለ ይቀርቡ ኀበ እግዚአብሔር እንተ መንገሌሁ እስመ ለግሙራ ሕያው ውእቱ ወይተነብል ሎሙ።,"This is why he can completely save those who are approaching God through him, because he always lives to speak with God for them." +ቅዱ​ስና ያለ ተን​ኰል፥ ነው​ርም የሌ​ለ​በት፥ ከኀ​ጢ​አ​ተ​ኞ​ችም የተ​ለየ፥ ከሰ​ማ​ያ​ትም ከፍ ከፍ ያለ፥ እን​ደ​ዚህ ያለ ሊቀ ካህ​ናት ይገ​ባ​ናል።,ዘከመዝኬ ሊቀ ካህናት ይደልወነ ጻድቅ ወየዋህ ዘንጹሕ ወርሑቅ እምኵሉ ኀጢአት ወልዑል ውእቱ እምሰማያት።,"It’s appropriate for us to have this kind of high priest: holy, innocent, incorrupt, separate from sinners, and raised high above the heavens." +እር​ሱም እንደ እነ​ዚያ ሊቃነ ካህ​ናት አስ​ቀ​ድሞ ስለ ራሱ ኀጢ​አት በኋ​ላም ስለ ሕዝቡ ኀጢ​አት ዕለት ዕለት መሥ​ዋ​ዕ​ትን ሊያ​ቀ​ርብ አያ​ስ​ፈ​ል​ገ​ውም፤ ራሱን ባቀ​ረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድ​ር​ጎ​አ​ልና።,ወአልቦ ግብር ኵሎ አሚረ ከመ ሊቃነ ካህናት እለ ያቄርቡ መሥዋዕተ ቀዲሙ በእንተ ኀጢአቶሙ ወድኅረ በእንተ ሕዝብ ወውእቱሰ ከመዝ ገብረ በምዕር ሦዐ ርእሶ።,"He doesn’t need to offer sacrifices every day like the other high priests, first for their own sins and then for the sins of the people. He did this once for all when he offered himself." +ኦሪ​ትስ የሚ​ሞት ሰውን ሊቀ ካህ​ናት አድ​ርጋ ትሾ​ማ​ለች፤ ከኦ​ሪት በኋላ የመ​ጣው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የመ​ሐላ ቃሉ ግን ዘለ​ዓ​ለም የማ​ይ​ለ​ወጥ ፍጹም ወል​ድን ካህን አድ​ርጎ ሾመ​ልን።,ኦሪትሰ ሰብአ ትሠይም ሊቀ ካህናት መዋቴ ወቃለ መሐላሁሰ ዘመጽአ እምድኅረ ኦሪት ሤመ ለነ ወልደ ፍጹመ ዘለዓለም።,"The Law appoints people who are prone to weakness as high priests, but the content of the solemn pledge, which came after the Law, appointed a Son who has been made perfect forever." +ከተ​ና​ገ​ር​ነ​ውም ዋናው ነገር ይህ ነው፤ በሰ​ማ​ያት በግ​ር​ማው ዙፋን ቀኝ የተ​ቀ​መጠ እን​ዲህ ያለ ሊቀ ካህ​ናት አለን።,እስመ ቀዳሚሁሰ ለዝንቱ ኵሉ ሊቀ ካ��ናቲነ ዘነበረ በየማነ መንበረ ኀይል በሰማያት።,Now the main point of what we are saying is this: We have this kind of high priest. He sat down at the right side of the throne of the majesty in the heavens. +እር​ሱም የመ​ቅ​ደ​ስና የእ​ው​ነ​ተ​ኛ​ይቱ ድን​ኳን አገ​ል​ጋይ ነው፤ እር​ስ​ዋም በሰው ሳይ​ሆን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ተ​ከ​ለች ናት።,እንዘ ይቀውም ሎሙ ለቅዱሳን በደብተራ ጽድቅ እንተ እግዚአብሔር ተከላ ወአኮ ሰብእ።,"He’s serving as a priest in the holy place, which is the true meeting tent that God, not any human being, set up." +ሊቀ ካህ​ናት ሁሉ መባ​ንና መሥ​ዋ​ዕ​ትን ያቀ​ርብ ዘንድ ይሾ​ማል፤ ለዚ​ህም ደግሞ የሚ​ያ​ቀ​ር​በው አን​ዳች ነገር ይኖ​ረው ዘንድ ይገ​ባል።,ወኵሉ ሊቀ ካህናት ይሠየም ከመ ያብእ መሥዋዕተ ወቍርባነ እስመ ግብሩ ውእቱ ከመ ያብእ ከመዝ።,Every high priest is appointed to offer gifts and sacrifices. So it’s necessary for this high priest also to have something to offer. +በም​ድር ቢሆን ኖሮ፥ ሊቀ ካህ​ናት ባል​ሆ​ነም ነበር፤ በኦ​ሪት ሕግ መሥ​ዋ​ዕት የሚ​ያ​ቀ​ርቡ ካህ​ናት በእ​ር​ስዋ አሉና።,ሶበሁ በምድር ውእቱ እምኢኮነ ሊቀ ካህናት እስመ ሀለዉ ውስቴታ ካህናት እለ ያበውኡ መሥዋዕተ በሕገ ኦሪት።,"If he was located on earth, he wouldn’t be a priest because there are already others who offer gifts based on the Law." +እነ​ር​ሱም ሙሴ ድን​ኳ​ኒ​ቱን ሲሠራ ሳለ እንደ ተረዳ፥ ለሰ​ማ​ያዊ ነገር ምሳ​ሌና ጥላ የሚ​ሆ​ነ​ውን ያገ​ለ​ግ​ላሉ፤ “በተ​ራ​ራው እንደ ተገ​ለ​ጠ​ልህ ምሳሌ ሁሉን ታደ​ርግ ዘንድ ተጠ​ን​ቀቅ” ብሎት ነበ​ርና።,እሙንቱ እለ ይፀመዱ ጽላሎታ ወአርኣያሃ ለእንተ በሰማያት በከመ አርአዮ ለሙሴ ዘከመ ይገብራ ለይእቲ ደብተራ ወይቤሎ ዑቅ እንከ ከመ ትግበር ኵሎ ዘከመ ርኢከ በውስተ ደብር አርኣያሃ።,They serve in a place that is a copy and shadow of the heavenly meeting tent. This is indicated when Moses was warned by God when he was about to set up the meeting tent: “See that you follow the pattern that I showed you on the mountain in every detail”. +ዛሬ ግን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የም​ት​በ​ል​ጠ​ውን አገ​ል​ግ​ሎት ገን​ዘብ አደ​ረገ፤ ለታ​ላ​ቂቱ ሥር​ዐ​ትም መካ​ከ​ለኛ ሆነ፤ የም​ት​በ​ል​ጠ​ው​ንም ተስፋ ሠራ።,ወይእዜሰ እንተ ትኄይስ መልእክተ አድምዐ ወለእንተ ተዐቢ ሥርዐት ኅሩየ ኮነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወሠርዐ ተስፋ እንተ ትኄይስ።,"But now, Jesus has received a superior priestly service just as he arranged a better covenant that is enacted with better promises." +ፊተ​ኛ​ይቱ ያለ ነቀፋ ብት​ሆን ኖሮ ሁለ​ተ​ኛ​ይ​ቱን ባል​ፈ​ለ​ገም ነበር።,ሶበሁ ንጽሕተ ኮነት ቀዳሚት እምኢፈቀደ ካልእተ።,"If the first covenant had been without fault, it wouldn’t have made sense to expect a second." +ነገር ግን እነ​ር​ሱን ነቅፎ እን​ዲህ አለ፥ “እነሆ፥ ለቤተ እስ​ራ​ኤ​ልና ለቤተ ይሁ​ዳም አዲስ ኪዳን የም​ሠ​ራ​በት ዘመን ይመ​ጣል ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።,ወባሕቱ ሐዪሶ ኪያሆሙ ይቤ «ናሁ ይመጽእ መዋዕል ይቤ እግዚአብሔር ወእሠርዕ ለቤተ እስራኤል ወለቤተ ይሁዳ ሕገ ሐዲሰ።,"But God did find fault with them, since he says,“Look, the days are coming, says the Lord, ”“when I will make a covenant with the house of Israel, ”“and I will make a new covenant with the house of Judah. ”" +እጃ​ቸ​ውን ይዤ ከም​ድረ ግብፅ ባወ​ጣ​ኋ​ቸው ጊዜ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው እንደ ገባ​ሁት እን​ደ​ዚያ ያለ ኪዳን አይ​ደ​ለም፤ እነ​ርሱ በኪ​ዳኔ አል​ኖ​ሩ​ምና፤ እኔም ቸል ብያ​ቸ​ዋ​ለ​ሁና” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።,ወአኮ ከመ ዝንቱ ሕግ ዘሠራዕኩ ለአበዊሆሙ አመ አኀዝኩ በእደዊሆሙ ወአውፃእክዎሙ እምድረ ግብፅ እስመ እሙንቱኒ ኢነበሩ በሥርዐትየ ወአነኒ ተሀየይክዎሙ ይቤ እግዚአብሔር።,"“It will not be like the covenant that I made with their ancestors ”���on the day I took them by the hand to lead them out of the land of Egypt, ”“because they did not continue to keep my covenant, ”“and I lost interest in them, says the Lord. ”" +ከእ​ነ​ዚያ ዘመ​ናት በኋላ ለቤተ እስ​ራ​ኤል የም​ገ​ባው ቃል ይህ ነው፦ ሕጌን በል​ባ​ቸው አሳ​ድ​ራ​ለሁ፤ በሕ​ሊ​ና​ቸ​ውም እጽ​ፈ​ዋ​ለሁ፤ አም​ላክ እሆ​ና​ቸ​ዋ​ለሁ፤ እነ​ር​ሱም ሕዝቤ ይሆ​ኑ​ኛል ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።,እስመ ዛቲ ይእቲ ሥርዐት እንተ እሠርዕ ለቤተ እስራኤል እምድኅረ እማንቱ መዋዕል ይቤ እግዚአብሔር እወዲ ሕግየ ውስተ ኅሊናሆሙ ወእጽሕፎ ውስተ ልቦሙ ወእከውኖሙ አምላኮሙ ወእሙንቱኒ ይከውኑኒ ሕዝብየ።,"“This is the covenant that I will make with the house of Israel ”“after those days, says the Lord. ”“I will place my laws in their minds, ”“and write them on their hearts. ”“I will be their God, ”“and they will be my people. ”" +እን​ግ​ዲህ አንዱ ሌላ​ውን አያ​ስ​ተ​ም​ርም፤ ወን​ድ​ምም ወን​ድ​ሙን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ዕወቅ ብሎ አያ​ስ​ተ​ም​ርም፤ ከታ​ናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ያው​ቁ​ኛ​ልና።,ወኢይምህር እንከ እኍ እኅዋሁ እንዘ ይብል አእምርዎ ለእግዚአብሔር እስመ ኵሎሙ የአምሩኒ ንኡሶሙ ወዐቢዮሙ።,"“And each person won’t ever teach a neighbor ”“or their brother or sister, saying, ” “Know the Lord,”“because they will all know me, ”“from the least important of them to the most important; ”" +ዐመ​ፃ​ቸ​ውን እም​ራ​ቸ​ዋ​ለ​ሁና ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ው​ንም ደግሜ አላ​ስ​ብም።”,ከመ እሣሀሎሙ ወእስረይ ሎሙ ኀጢአቶሙ ወኢይዜከር ሎሙ አበሳሆሙ።»,"“because I will be lenient toward their unjust actions, ”“and I won’t remember their sins anymore.”" +አዲስ ትእ​ዛዝ በማ​ለቱ የቀ​ደ​መ​ች​ቱን አስ​ረ​ጃት፤ አሮ​ጌና ውራጅ የሆ​ነ​ውስ ለጥ​ፋት የቀ​ረበ ነው።,ወብሂለ ቃሉሰ በእንተ ሐዲስ ትእዛዝ ፈቂዶ እስመ ቀዳሚት በልየት ወዘሰ ይበሊ ወይረስእ ቅሩብ ውእቱ ለሙስና።,"When it says new, it makes the first obsolete. And if something is old and outdated, it’s close to disappearing." +ፊተ​ኛ​ይ​ቱም ደግሞ የአ​ገ​ል​ግ​ሎት ሥር​ዐ​ትና የዚህ ዓለም የሆ​ነው መቅ​ደስ ነበ​ራት።,ወለቀዳሚትኒ ደብተራ ባቲ ሥርዐተ ምሥዋዕ፥ ወመቅደስ።,So then the first covenant had regulations for the priests’ service and the holy place on earth. +የመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ዪ​ቱም ድን​ኳን ተዘ​ጋ​ጅታ ነበ​ርና፥ በእ​ር​ስ​ዋም ቅድ​ስት በም​ት​ባ​ለው ውስጥ መቅ​ረ​ዙና ጠረ​ጴ​ዛው፥ የመ​ሥ​ዋ​ዕ​ቱም ኅብ​ስት ነበ​ረ​ባት።,ወለቀዳሚትኒ ደብተራ እንተ ተሠርዐ ትርሢታ ባቲ ተቅዋመ መራናት ወማእድ ወኅብስት ዘይሠርዑ።,"They pitched the first tent called the holy place. It contained the lampstand, the table, and the loaves of bread presented to God." +ከሁ​ለ​ተ​ኛው መጋ​ረጃ በስ​ተ​ኋላ የነ​በ​ረ​ች​ውን የው​ስ​ጠ​ኛ​ዪ​ቱን ድን​ኳን ግን ቅድ​ስተ ቅዱ​ሳን ይሉ​አት ነበር።,ወይብልዋ ቅድስተ ወለውሳጢትሰ ደብተራ እንተ እምድኅረ ካልእ መንጦላዕት ይብልዋ ቅድስተ ቅዱሳን።,There was a tent behind the second curtain called the holy of holies. +በው​ስ​ጥ​ዋም የወ​ርቅ ማዕ​ጠ​ን​ትና ሁለ​ን​ተ​ና​ዋን በወ​ርቅ የለ​በ​ጡ​አት፥ የኪ​ዳን ታቦት፥ መና ያለ​ባት የወ​ርቅ መሶ​ብና የለ​መ​ለ​መ​ችው የአ​ሮን በትር፥ የኪ​ዳ​ኑም ጽላት ነበ​ሩ​ባት።,ወውስቴታ ማዕጠንት ዘወርቅ ወታቦትኒ እንተ ውስቴታ ኦሪት እንተ ይከድንዋ በወርቅ ውቱረ ወውስቴታ መሶበ ወርቅ ዘመና ወበትረ አሮን እንተ ሠረጸት ወጽላትኒ ዘኦሪት።,"It had the gold altar for incense and the chest containing the covenant, which was covered with gold on all sides. In the chest there was a gold jar containing manna, Aaron’s rod that budded, and the stone tablets of the covenant." +በላ​ይ​ዋም ማስ​ተ​ስ​ረ​ያ​ውን የሚ​ጋ​ርዱ የክ​ብር ኪሩ​ቤል ነበሩ፤ ነገር ግን በየ​መ​ልኩ እና​ገ​ረው ዘንድ ዛሬ ጊዜው አይ​ደ​ለም።,ወመልዕልታ ኪሩቤል ዘስብሐት ይጼልሉ ዲበ ምሥሃል ወኢኮነ ይእዜ ጊዜሁ ከመ ንንግር በበገጹ።,"Above the chest there were magnificent winged creatures casting their shadow over the seat of the chest, where sin is taken care of. Right now we can’t talk about these things in detail." +ሥር​ዐቱ፥ ዝግ​ጅ​ቱም እን​ዲህ ነበር፤ በመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ዪ​ቱም ድን​ኳን በየ​ጊ​ዜው አገ​ል​ግ​ሎ​ታ​ቸ​ውን ይፈ​ጽሙ ዘንድ፥ ካህ​ናት ዘወ​ትር ይገቡ ነበር።,ወዘከመዝ ሥርዐቱ ወትርሲቱ ወውስተ ጸናፊትሰ ደብተራ ዘልፈ ይበውኡ ካህናት ይግበሩ ምሥዋዒሆሙ ኵሎ ጊዜ።,"When these things have been prepared in this way, priests enter the first tent all the time as they perform their service." +ወደ ሁለ​ተ​ኛ​ዪቱ ክፍል ግን ሊቀ ካህ​ናቱ ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ለማ​ስ​ተ​ስ​ረይ ስለ ራሱና ስለ ሕዝቡ የሚ​ያ​ቀ​ር​በ​ውን ደም ይዞ፥ በየ​ዓ​መቱ አንድ ጊዜ ብቻ​ውን ይገባ ነበር።,ወውስተ ውሳጢትሰ ምዕረ በበ ዓመት ይበውእ ሊቀ ካህናት ባሕቲቱ ምስለ ደም ዘያበውእ በእንተ ርእሱ ወበእንተ ሕዝቡ በበይነ ኀጢአቶሙ።,"But only the high priest enters the second tent once a year. He never does this without blood, which he offers for himself and for the sins the people committed in ignorance." +ፊተ​ኛ​ይ​ቱም ድን​ኳን በዚህ ገና ቆማ ሳለች፥ ወደ ቅድ​ስት የሚ​ወ​ስ​ደው መን​ገድ ገና እን​ዳ​ል​ተ​ገ​ለጠ መን​ፈስ ቅዱስ ያሳ​ያል።,ወከመዝ አዘዘ መንፈስ ቅዱስ እስመ ዓዲሃ ኢተዐውቀት ፍኖቶሙ ለቅዱሳን በቀዳሚት ደብተራ።,"With this, the Holy Spirit is showing that the way into the holy place hadn’t been revealed yet while the first tent was standing." +ነገር ግን ለሚ​ያ​ቀ​ር​በው ሰው ግዳጅ መፈ​ጸም የማ​ይ​ቻ​ለ​ውን መባና መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​ቡ​በት የነ​በ​ረው ለዚህ ዘመን ምሳሌ ሆነ።,ወባሕቱ አምሳለ ኮነ ዝክቱ ለዝንቱ መዋዕል ዘቦቱ ያበውኡ ቍርባነ ወመሥዋዕተ ዘኢይክል ፈጽሞ ለዘያቄርቦ።,This is a symbol for the present time. It shows that the gifts and sacrifices that are being offered can’t perfect the conscience of the one who is serving. +እነ​ዚ​ህም እስከ መታ​ደስ ዘመን ድረስ የተ​ደ​ረጉ፥ ስለ ምግ​ብና ስለ መጠ​ጥም፥ ስለ ልዩ ልዩ ጥም​ቀ​ትም የሚ​ሆኑ የሥጋ ሥር​ዐ​ቶች ብቻ ናቸው።,ወስእኑ ዘእንበለ በመባልዕት ወበዘይሰትዩ ወጥምቀታት ዘዘ ዚኣሁ እንተ ይእቲ ሕግ ዘሥጋ እስከ አመ ይትራታዕ ዘተሠርዐ።በእንተ ሐዲስ ሥርዐት,"These are superficial regulations that are only about food, drink, and various ritual ways to wash with water. They are regulations that have been imposed until the time of the new order." +ክር​ስ​ቶስ ግን ለም​ት​መ​ጣ​ይቱ መል​ካም ነገር ሊቀ ካህ​ናት ሆኖ፥ የሰው እጅ ወደ አል​ሠ​ራት፥ በዚህ ዓለም ወደ አል​ሆ​ነ​ችው፥ ከፊ​ተ​ኛ​ዪቱ ወደ​ም​ት​በ​ል​ጠ​ውና ወደ​ም​ት​ሻ​ለው ድን​ኳን፥,ወክርስቶስሰ ዘመጽአ ከዊኖ ሊቀ ካህናት ለእንተ ትመጽእ ሠናይት በውስተ እንተ ተዐቢ ወትኄይስ ደብተራ እንተ ኢገብራ እደ ሰብእ ወኢኮነት በውስተ ዝ ዓለም።,"But Christ has appeared as the high priest of the good things that have happened. He passed through the greater and more perfect meeting tent, which isn’t made by human hands ." +የዘ​ለ​ዓ​ለም መድ​ኀ​ኒ​ትን ገን​ዘብ አድ​ርጎ፥ በገዛ ደሙ አንድ ጊዜ ወደ መቅ​ደስ ገባ እንጂ በላ​ምና በፍ​የል ደም አይ​ደ​ለም።,ወአኮ በደመ ላሕም ወጠሊ ዘቦአ አላ በደመ ዚኣሁ ቦአ በምዕር ውስተ ቅድስት ዘለዓለም ወረከበ መድኀኒተ።,"He entered the holy of holies once for all by his own blood, not by the blood of goats or calves, securing our deliverance for all time." +የላ​ምና የፍ​የል ደም፥ በረ​ከ​ሱ​ትም ላይ የሚ​ረጭ የጊ​ደር አመድ፥ የሚ​ያ​ነ​ጻና የረ​ከ​ሱ​ት​ንም ሥጋ​ቸ​ውን የሚ​ቀ​ድ​ሳ​ቸው ከ��ነ፥,ሶበ ደመ ላሕም ወጠሊ ወካዕሴ ዕጐልት ያነጽሕ እምኀጢአት ወይቄድሶሙ ሥጋሆሙ ለእለ ረኵሱ።,"If the blood of goats and bulls and the sprinkled ashes of cows made spiritually contaminated people holy and clean," +ነውር የሌ​ለው ሆኖ፥ በዘ​ለ​ዓ​ለም መን​ፈስ ራሱን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያቀ​ረበ የክ​ር​ስ​ቶስ ደም ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እና​መ​ል​ከው ዘንድ ሕሊ​ና​ች​ንን ከሞት ሥራ እን​ዴት ይልቅ ያነጻ ይሆን?,እፎ እንከ ፈድፋደ ደሙ ለክርስቶስ ዘሦዐ ርእሶ በመንፈስ ዘለዓለም ለእግዚአብሔር ዘአልቦ ነውር ያነጽሕ ሕሊናነ እምግብር ምዉት ከመ ናምልኮ ለእግዚአብሔር ሕያው።,how much more will the blood of Jesus wash our consciences clean from dead works in order to serve the living God? He offered himself to God through the eternal Spirit as a sacrifice without any flaw.Christ’s death and the new covenant +ስለ​ዚህ ኢየ​ሱስ ሞትን ተቀ​ብሎ፥ በቀ​ደ​መው ሥር​ዐት ስተው የነ​በ​ሩ​ትን ያድ​ና​ቸው ዘንድ ወደ ዘለ​ዓ​ለም ርስ​ቱም የጠ​ራ​ቸው ተስ​ፋ​ውን ያገኙ ዘንድ፥ ለአ​ዲ​ሲቱ ኪዳን መካ​ከ​ለኛ ሆነ።,ወበእንተዝ ለሐዳስ ሥርዐት ኢየሱስ ኅሩየ ኮነ ከመ ጥዒሞ ሞተ ያድኅኖሙ ለእለ ስሕቱ በቀዳሚ ሥርዐት እለ ሎሙ አሰፈወ ወጸውዖሙ ውስተ ርስቱ ዘለዓለም።,This is why he’s the mediator of a new covenant : so that those who are called might receive the promise of the eternal inheritance on the basis of his death. His death occurred to set them free from the offenses committed under the first covenant. +ኑዛዜ ያለ እን​ደ​ሆነ የተ​ና​ዛዡ ሰው ሞት ይመጣ ዘንድ ግድ ነው።,ኀበ ሀሎ ሥርዐት ግብር ይመጽእ ሞት ላዕለ ዘሠርዐ።,"When there is a will, you need to confirm the death of the one who made the will." +የሙ​አች ሰው ኑዛዜ የጸ​ናች ናት፤ ተና​ዛዡ በሕ​ይ​ወት ባለ​በት ጊዜ አት​ጠ​ቅ​ም​ምና።,ሥርዓቱሰ ለዘይመውት ጽንዕት ይእቲ እስመ ኢትበቍዕ አመ ሕያው ውእቱ ዘሠርዓ።,"This is because a will takes effect only after a death, since it’s not in force while the one who made the will is alive." +ስለ​ዚ​ህም ፊተ​ኛው ኪዳን እንኳ ያለ ደም አል​ከ​በ​ረም።,ከማሁ ቀዳሚትኒ ዘእንበለ ደምሰ ኢተሐደሰት ሥርዐት።,So not even the first covenant was put into effect without blood. +ሙሴ የኦ​ሪ​ትን ትእ​ዛዝ ሁሉ ለመ​ላው ሕዝብ ከነ​ገረ በኋላ፥ የላ​ምና የፍ​የል ደም ከውኃ ጋር ቀላ​ቅሎ፥ ቀይ የበግ ጠጕ​ርና የስ​ሚዛ ቅጠል ነክሮ መጽ​ሐፈ ኦሪ​ቱ​ንና ሕዝ​ቡን ሁሉ ይረጭ ነበር።,ወነጊሮ ሙሴ ኵሎ ትእዛዘ ኦሪት ለኵሉ ሕዝብ ይነሥእ ደመ ላሕም ወጠሊ ምስለ ማይ ወፐፒረለይ ወቈጽለ ሁስጱ ወይነዝኅ መጽሐፈ ኦሪትኒ ወኵሎ ሕዝበ።,"Moses took the blood of calves and goats, along with water, scarlet wool, and hyssop, and sprinkled both the Law scroll itself and all the people after he had proclaimed every command of the Law to all the people." +“እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያዘ​ዛ​ችሁ የኪ​ዳኑ ደም ይህ ነው” ይላ​ቸው ነበር።,ወይቤሎሙ ዝውእቱ ደመ ሕግ ዘአዘዘክሙ እግዚአብሔር።,"While he did it, he said, “This is the blood of the covenant that God established for you.”" +ድን​ኳ​ኑ​ንና የመ​ገ​ል​ገ​ያ​ውን ዕቃ ሁሉ በደሙ ይረጭ ነበር።,ወይነዝኅ ደብተራሂ ወኵሎ ንዋየ ግበሪሆሙ።,And in the same way he sprinkled the meeting tent and also all the equipment that would be used in the priests’ service with blood. +ደግ​ሞም በቀ​ረ​በው ሁሉ እን​ዲህ ያደ​ርግ ነበር፥ በኦ​ሪት ሕግ ሁሉ በደም ይነጻ ነበር፤ ደም ሳይ​ረጭ ግን አይ​ሰ​ረ​ይም ነበር።,ወዓዲ ይሬሲ ከመዝ በቅሩብ ወበደም ይነጽሕ ኵሉ በሕገ ኦሪት ወዘእንበለ ይትነዛኅሰ ደም ኢይሰረይ።,"Almost everything is cleansed by blood, according to the Law’s regulations, and there is no forgiveness without blood being shed." +በሰ​ማይ ባለው አም​ሳል የተ​ሠ​ራው ይህ ሥራ፥ በዚህ ደም የሚ​ነጻ ከሆነ፥ ይህ ሰማ​ያዊ መሥ​ዋ​ዕ​ትስ ከዚህ ይበ​ል​ጣል።,ወእመሰ ዝኩ ግብ�� ዘበአምሳለ ሰማያት በዝንቱ ደም ይነጽሕ ውእቱሰ ዘበሰማያት መሥዋዕት ይኄይስ ወየዐቢ እምዝ።,"So it was necessary for the copies of the heavenly things to be cleansed with these sacrifices, but the heavenly things had to be cleansed with better sacrifices than these." +ክር​ስ​ቶስ በእጅ ወደ ተሠ​ራች የእ​ው​ነ​ተ​ኛ​ይቱ ምሳሌ ወደ​ም​ት​ሆን ቅድ​ስት አል​ገ​ባ​ምና፥ ነገር ግን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ፥ ወደ እር​ስዋ ወደ ሰማይ ገባ።,ወአኮ ውስተ ግብረ እደ ሰብእ ዘቦአ ኢየሱስ ኀበ ቅድስት እንተ ተገብረት በአርኣያ ጽድቅ ዘእንበለ ውስተ ሰማይ ከመ ያስተርኢ ቅድመ ገጹ ለእግዚአብሔር በእንቲኣነ።,"Christ didn’t enter the holy place made by human hands, but into heaven itself, so that he now appears in God’s presence for us." +ሊቀ ካህ​ናቱ ያደ​ር​ገው እንደ ነበረ፥ በያ​መ​ቱም ደም ይዞ ወደ ቅድ​ስት ይገባ እንደ ነበረ ዘወ​ትር ራሱን የሚ​ሠዋ አይ​ደ​ለም።,ወአኮ ዘልፈ ዘይሠውዕ ርእሶ ከመ ዘይገብር ሊቀ ካህናት ወይበውእ ውስተ ቅድስተ ቅዱሳን በበዓመት በደመ ባዕድ።,"He didn’t enter to offer himself over and over again, like the high priest enters the earthly holy place every year with blood that isn’t his." +ይህስ ባይ​ሆን ዓለም ከተ​ፈ​ጠረ ጀምሮ ብዙ ጊዜ በሞተ ነበር፤ አሁን ግን በዓ​ለም ፍጻሜ፥ ራሱን በመ​ሠ​ዋት ኀጢ​አ​ትን ይሽ​ራት ዘንድ አንድ ጊዜ ተገ​ለጠ።,ወእመ አኮሰ ብዙኀ እምተቀትለ እምፍጥረተ ዓለም አላ ይእዜ ምዕረ በኅልቀተ ዓለም ሦዐ ርእሶ ከመ ይስዐራ ለኀጢአት በመሥዋዕቱ።,"If that were so, then Jesus would have to suffer many times since the foundation of the world. Instead, he has now appeared once at the end of the ages to get rid of sin by sacrificing himself." +ለሰው አንድ ጊዜ ሞት፥ ከዚ​ያም በኋላ ፍርድ እን​ደ​ሚ​ጠ​ብ​ቀው፥,ወበከመ ጽኑሕ ለሰብእ ምዕረ መዊት ወእምድኅሬሁ ደይን።,People are destined to die once and then face judgment. +እን​ዲሁ ክር​ስ​ቶ​ስም የብ​ዙ​ዎ​ችን ኀጢ​አት ያስ​ተ​ሰ​ርይ ዘንድ ራሱን አንድ ጊዜ ሠዋ፤ በኋላ ግን ያድ​ና​ቸው ዘንድ ተስፋ ለሚ​ያ​ደ​ር​ጉት ያለ ኀጢ​አት ይገ​ለ​ጥ​ላ​ቸ​ዋል።,ከማሁ ክርስቶስኒ ምዕረ ሦዐ ርእሶ ከመ ይኅድግ ኀጢአቶሙ ለብዙኃን ወዳግመሰ ዘእንበለ ኀጢአት ያስተርእዮሙ ለእለ ይሴፈውዎ ያሕይዎሙ።,"In the same way, Christ was also offered once to take on himself the sins of many people. He will appear a second time, not to take away sin but to save those who are eagerly waiting for him." +የእግዚአብሔርና የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ያዕቆብ ለተበተኑ ለዐሥራ ሁለቱ ወገኖች፤ ሰላም ለእናንተ ይሁን።እምነትና ጥበብ,እምያዕቆብ ገብረ እግዚአብሔር ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ ሕዝበ ድዮስጶራ ሰላም ለክሙ።,"From James, a slave of God and of the Lord Jesus Christ.To the twelve tribes who are scattered outside the land of Israel.Greetings!Stand firm" +-,ኦ አኀው ኩኑ በኵሉ ፍሥሓ ሶበ መንሱት ይመጽአክሙ ዘዘ ዚኣሁ።,"My brothers and sisters, think of the various tests you encounter as occasions for joy." +ወንድሞቼ ሆይ! የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ፥ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት፤,እንዘ ተአምሩ ከመ መከራሃ ለሃይማኖትክሙ ትዕግሥተ ይገብር ለክሙ።,"After all, you know that the testing of your faith produces endurance." +ትዕግሥትም ምንም የሚጎድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም።,ወትዕግሥትሰ ግብር ፍጹም ባቲ ከመ ትኩኑ ፍጹማነ ወጥዑያነ እንዘ አልቦ ዘተኀጥኡ።,"Let this endurance complete its work so that you may be fully mature, complete, and lacking in nothing." +ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፤ ለእርሱም ይሰጠዋል።,ወእመሰ ቦ ዘኀጥኣ ለጥበብ ለይስአል ኀበ ወሃቢ እግዚአብሔር ዘይሁብ ለኵሉ በስፉሕ እንዘ ኢይትዔየር ወኢይዘረኪ ወይትወሀብ ሎቱ።,"But anyone who needs wisdom should ask God, whose very nature is to give to everyone without a second thought, without keeping score. Wisdom will certainly be given to those who ask." +ነገር ግን በምንም ሳይጠራጠር በእምነት ይለምን፤ የሚጠራጠር ሰው በነፋስ የተገፋና የተነቃነቀ የባሕርን ማዕበል ይመስላልና።,ወይስአል እንዘ ይትአመን ወኢይናፍቅ እስመ ዘይናፍቅሰ ይከውን ከመ ሞገደ ባሕር እንተ ይዘብጣ ነፋስ ወያነውኃ።,"Whoever asks shouldn’t hesitate. They should ask in faith, without doubting. Whoever doubts is like the surf of the sea, tossed and turned by the wind." +-,ወኢይምሰሎ ለውእቱ ብእሲ ከመ ዘይነሥእ ምንተኒ እምኀበ እግዚአብሔር።,People like that should never imagine that they will receive anything from the Lord. +ሁለት አሳብ ላለው በመንገዱም ሁሉ ለሚወላውል ለዚያ ሰው ከጌታ ዘንድ አንዳች እንዲያገኝ አይምሰለው።ድኽነትና ባለጠግነት,እስመ ብእሲ ዘክልኤ ልቡ ህዉክ ውእቱ በኵሉ ፍኖቱ።,"They are double-minded, unstable in all their ways." +-,ለይትመካሕ እኁነ ነዳይ በተልዕሎቱ።,Brothers and sisters who are poor should find satisfaction in their high status. +የተዋረደው ወንድም ግን በከፍታው፥ ባለ ጠጋም በውርደቱ ይመካ፤ እንደ ሣር አበባ ያልፋልና።,ወባዕልሰ በተትሕቶቱ እስመ ከመ ፍሬ ሣዕር የኀልፍ።,"Those who are wealthy should find satisfaction in their low status, because they will die off like wildflowers." +ፀሐይ ከትኵሳት ጋር ይወጣልና፥ ሣርንም ያጠወልጋልና፥ አበባውም ይረግፋልና፥ የመልኩም ውበት ይጠፋልና፤ እንዲሁ ደግሞ ባለ ጠጋው በመንገዱ ይዝላል።በሰው ላይ የሚደርስ መከራና ፈተና,እምከመ ሠረቀ ፀሓይ ምስለ ላህቡ ያየብሶ ለሣዕር ወፍሬሁኒ ይወድቅ ወሥነ ራእዩኒ ይትኀጐል ከማሁኬ ባዕልኒ በፍናዊሁ ይጸመሂ።በእንተ ትዕግሥት ወመከራ,"The sun rises with its scorching heat and dries up the grass so that its flowers fall and its beauty is lost. Just like that, in the midst of their daily lives, the wealthy will waste away." +በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።,ወብፁዕ ብእሲ ዘይትዔገሣ ለእኪት እስመ ተመኪሮ ይነሥእ አክሊለ ሕይወት ዘአሰፈዎሙ እግዚአብሔር ለእለ ያፈቅርዎ።,Those who stand firm during testing are blessed. They are tried and true. They will receive the life God has promised to those who love him as their reward.Our cravings versus God’s gifts +ማንም ሲፈተን “በእግዚአብሔር እፈተናለሁ፤” አይበል፤ እግዚአብሔር በክፉ አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፈትንም።,ወእመ ቦ ዘይትሜከር ኢይበል እግዚአብሔር ያሜክረኒ እስመ እግዚአብሔር ኢያሜክር ለእኪት ወውእቱሰ ኢያሜክር ወኢመነሂ።,"No one who is tested should say, “God is tempting me!” This is because God is not tempted by any form of evil, nor does he tempt anyone." +ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ምኞት ሲሳብና ሲታለል ይፈተናል።,አላ አሐዱ አሐዱ ይትሜከር በፍትወተ እንቲኣሁ ወይወፅእ ኀቤሃ ወይደነግፅ።,Everyone is tempted by their own cravings; they are lured away and enticed by them. +ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ ኀጢአትን ትወልዳለች፤ ኀጢአትም ካደገች በኋላ ሞትን ትወልዳለች።,ወፍትወትሰ እምከመ ፀንሰት ትወልዳ ለኀጢአት ወኀጢአትኒ እምከመ ተፈጸመት ትወልዳ ለሞት።,"Once those cravings conceive, they give birth to sin; and when sin grows up, it gives birth to death." +የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ! አትሳቱ።,ኢያስሕቱክሙ አኀዊነ ፍቁራን።,"Don’t be misled, my dear brothers and sisters." +በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸው፤ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም የተደረገ ጥላ በእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ።,ኵሉ ሀብት ሠናይ ወኵሉ ፍት ፍጹም እምላዕሉ ይእቲ ትወርድ እምኀበ አቡሃ ለብርሃን ውእቱ ዘአልቦ ተውላጥ ኀቤሁ ወአልቦ ምንትኒ ዘያመሥጥ እምእዴሁ።,"Every good gift, every perfect gift, comes from above. These gifts come down from the Father, the creator of the heavenly lights, in whose character there is no change at all." +ለፍጥረቱ የበኵራት ዐይነት እንድንሆን በእውነት ቃል አስቦ ወለደን።የሰሙትን በሥራ ላይ ማዋል,እስመ በፈቃዱ ወለደነ በቃለ ጽድቁ ከመ ንኩን ቀደምተ ለፍጥረቱ።በእንተ ትዕግሥት ወዐቂበ ሕግ,"He chose to give us birth by his true word, and here is the result: we are like the first crop from the harvest of everything he created.Welcoming and doing the word" +ስለዚህ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ! ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ለመናገርም የዘገየ ለቍጣም የዘገየ ይሁን፤,ወይእዜኒ አኀዊነ ኩኑ ወይኩን ኵሉ ብእሲ ፍጡነ ለሰሚዕ ወጕንዱየ ለነቢብ ወጕንዱየ ለመዓት።,"Know this, my dear brothers and sisters: everyone should be quick to listen, slow to speak, and slow to grow angry." +የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።,እስመ መዓቱ ለብእሲ ጽድቀ እግዚአብሔር ኢያጌብሮ።,This is because an angry person doesn’t produce God’s righteousness. +ስለዚህ ርኵሰትን ሁሉ የክፋትንም ትርፍ አስወግዳችሁ፥ ነፍሳችሁን ማዳን የሚችለውን በውስጣችሁም የተተከለውን ቃል በየዋህነት ተቀበሉ።,ወይእዜኒ ኅድግዋ ለኵላ ርስሐት ወለኵላ እኪት ወበየውሀት ተቀበልዎ ለቃል ዘተዘርዐ ውስተ ልብክሙ ዘይክል አድኅኖታ ለነፍስክሙ።,"Therefore, with humility, set aside all moral filth and the growth of wickedness, and welcome the word planted deep inside you—the very word that is able to save you." +ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።,ወኩኑ ገባርያኒሃ ለሕግ ወአኮ ለአጽምዖ ባሕቲቱ ኀልይዎ እስኩ ለሊክሙ።,You must be doers of the word and not only hearers who mislead themselves. +ቃሉን የሚሰማ የማያደርገውም ቢኖር የተፈጥሮ ፊቱን በመስተዋት የሚያይን ሰው ይመስላል፤,እመ ቦ ዘያጸምዖ ለቃል ወኢይገብሮ ይመስል ከመ ብእሲ ዘይሬኢ ፍጥረተ ገጹ በመጽሔት።,Those who hear but don’t do the word are like those who look at their faces in a mirror. +ራሱን አይቶ ይሄዳልና፤ ወዲያውም እንደ ምን እንደ ሆነ ይረሳል።,ወጠይቆ ርእሶ ኀለፈ ወረስዐ ዘከመ እፎ ውእቱ።,"They look at themselves, walk away, and immediately forget what they were like." +ነገር ግን ነጻ የሚያወጣውን ፍጹሙን ሕግ ተመልክቶ የሚጸናበት፥ ሥራንም የሚሠራ እንጂ ሰምቶ የሚረሳ ያልሆነው፥ በሥራው የተባረከ ይሆናል።,ወዘሰ ሐወጸ ውስተ ሕግ ፍጹም ዘያግዕዝ ወተዐገሠ ኢኮነ ራስዐ ዘሰምዐ አላ ገባሬ ሕግ ውእቱ ብፁዕ ዝንቱ በምግባሩ።በእንተ ሥርዐተ ሕርመት,"But there are those who study the perfect law, the law of freedom, and continue to do it. They don’t listen and then forget, but they put it into practice in their lives. They will be blessed in whatever they do." +አንደበቱን ሳይገታ ልቡን እያሳተ እግዚአብሔርን የሚያመልክ የሚመስለው ማንም ቢኖር የእርሱ አምልኮ ከንቱ ነው።,ወእመ ቦ ዘይመስሎ ከመ ዘይትሔረም ለእግዚአብሔር ወኢያለጕሞ ለልሳኑ ወአስሐቶ ለልቡ ለዘከማሁ ከንቱ ሕርመቱ።,"If those who claim devotion to God don’t control what they say, they mislead themselves. Their devotion is worthless." +ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው።,ወሕርመትሰ ንጽሕት እንተ እምኀበ እግዚአብሔር አብ ዛቲ ይእቲ ከመ ትዕቀቡ ዕጓለ ማውታ ወዕቤራተ በተጽናሶሙ ወትዕቀቡ ርእሰክሙ እምዓለም ዘእንበለ ሕብቋቌ።,"True devotion, the kind that is pure and faultless before God the Father, is this: to care for orphans and widows in their difficulties and to keep the world from contaminating us." +ወንድሞቼ ሆይ! በክብር ጌታ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ያለውን እምነት ለሰው ፊት በማድላት አትያዙ።,አኀዊነ ኢትኩን ለገጸ ሰብእ ሃይማኖትክሙ እንተ በእግዚአነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘሎቱ ስብሐት።,"My brothers and sisters, when you show favoritism you deny the faithfulness of our Lord Jesus Christ, who has been resurrected in glory." +የወርቅ ቀለበት ያደረገና የጌጥ ልብስ የለበሰ ሰው ወደ ጉባኤአችሁ ቢገባ፥ እድፍ ልብስም የለበሰ ድኻ ሰው ደግሞ ቢገባ፥,ከመ እመ ቦአ ውስተ ማኅበርክሙ ብእሲ ዘሕልቀተ ወርቅ ወዘአልባስ ንጹሕ ወቦአ ነዳይ በአልባስ ርሱሕ።,"Imagine two people coming into your meeting. One has a gold ring and fine clothes, while the other is poor, dressed in filthy rags." +የጌጥ ልብስም የለበሰውን ተመልክታችሁ “አንተስ በዚህ በመልካም ስፍራ ተቀመጥ፤” ብትሉት፥ ድኻውንም “አንተስ ወደዚያ ቁም” ወይም “ከእግሬ መረገጫ በታች ተቀመጥ፤” ብትሉት፥ ራሳችሁን መለያየታችሁ አይደለምን?,ወትኔጽርዎ ለዘይለብስ ንጹሐ ወትብልዎ አንተሰ ንበር ዝየ ውስተ ምሥናይ ወለነዳይሰ ትብልዎ ቁም ከሃከ አንተሰ ወእመ አኮ ንበር ታሕተ መከየደ እገሪነ።,"Then suppose that you were to take special notice of the one wearing fine clothes, saying, “Here’s an excellent place. Sit here.” But to the poor person you say, “Stand over there”; or, “Here, sit at my feet.”" +ክፉ አሳብ ያላቸውም ዳኞች መሆናችሁ አይደለምን?,አኮኑ እንከ አድሎክሙ ለሊክሙ ወኮንክሙ መደልዋነ ለኅሊና እኩይ።,Wouldn’t you have shown favoritism among yourselves and become evil-minded judges? +የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ! ስሙ፤ እግዚአብሔር በእምነት ባለ ጠጎች እንዲሆኑ ለሚወዱትም ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን መንግሥት እንዲወርሱ የዚህን ዓለም ድኾች አልመረጠምን?,ስምዑ አኀዊነ ፍቁራን አኮኑ እግዚአብሔር ኀረዮሙ ለነዳያነዝ ዓለም ወአብዕልትሰ ከመ በሃይማኖቶሙ ይወርስዋ ለመንግሥት እንተ አሰፈዎሙ ለእለ ያፈቅርዎ።,"My dear brothers and sisters, listen! Hasn’t God chosen those who are poor by worldly standards to be rich in terms of faith? Hasn’t God chosen the poor as heirs of the kingdom he has promised to those who love him?" +እናንተ ግን ድኾችን አዋረዳችሁ። ባለ ጠጎቹ የሚያስጨንቁአችሁ አይደሉምን? ወደ ፍርድ ቤትም የሚጎትቱአችሁ እነርሱ አይደሉምን?,ወአንትሙሰ አስተሐቀርክምዎሙ ለነዳያን አኮኑ እሙንቱ አብዕልት እለ ይትዔገሉክሙ ወይስሕቡክሙ ውስተ ተስናናት ወአዕዋዳት።,But you have dishonored the poor. Don’t the wealthy make life difficult for you? Aren’t they the ones who drag you into court? +የተጠራችሁበትን መልካሙን ስም የሚሰድቡ እነርሱ አይደሉምን?,ወእሙንቱ ይጸርፉ ላዕለ ስሙ ዐቢይ ዘተሰምየ ላዕሌክሙ።በእንተ ፍቅር,Aren’t they the ones who insult the good name spoken over you at your baptism? +ነገር ግን መጽሐፍ “ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ፤” እንደሚል የንጉሥን ሕግ ብትፈጽሙ መልካም ታደርጋላችሁ፤,ወእመሰ ትፌጽሙ ሕገ በከመ ይብል መጽሐፍ «አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስከ» ሠናየ ትገብሩ።,"You do well when you really fulfill the royal law found in scripture, “Love your neighbor as yourself.”" +ለሰው ፊት ግን ብታደሉ ኀጢአትን ትሠራላችሁ፤ ሕግም እንደ ተላላፊዎች ይወቅሳችኋል።,ወእመሰ ገጸ ትነሥኡ ኀጢአተ ትገብሩ ወይዛለፈክሙ ሕግ ከመ ከሓዲ።,"But when you show favoritism, you are committing a sin, and by that same law you are exposed as a lawbreaker." +ሕግን ሁሉ የሚጠብቅ፥ ነገር ግን በአንዱ የሚሰናከል ማንም ቢኖር በሁሉ በደለኛ ይሆናል፤ “አታመንዝር” ያለው ደግሞ “አትግደል” ብሎአልና፤,ወዘሰ ይገብሮ ለኵሉ ሕግ ወይስሕት በአሐቲ ኮነ መአብሰ በኵሉ።,Anyone who tries to keep all of the Law but fails at one point is guilty of failing to keep all of it. +ባታመነዝርም፥ ነገር ግን ብትገድል፥ ሕግን ተላላፊ ሆነሃል።,እስመ ዘይቤ «ኢትሑር ኀበ ብእሲተ ብእሲ ይቤ ኢትቅትል ነፍሰ» ወእመሰ ኢተሐውር ኀበ ብእሲተ ብእሲ ወባሕቱ ትቀትል ነፍሰ ኮንከ ውፁአ እምሕግ።,"The one who said, “Don’t commit adultery”, also said, “Don’t commit murder”. So if you don’t commit adultery but do commit murder, you are a lawbreaker." +በነጻነት ሕግ ፍርድን ይቀበሉ ዘንድ እንዳላቸው ሰዎች እንዲህ ተናገሩ፤ እንዲህም አድርጉ።,ከመዝ ንግሩ ወከመዝ ግበሩ ከመ ዘበሕገ ግዕዛን ሀለወክሙ ትትኰነኑ።,"In every way, then, speak and act as people who will be judged by the law of freedom." +ምሕረትን ለማያደርግ ምሕረት የሌለበት ፍርድ ይሆናልና፤ ምሕረትም በፍርድ ላይ ይመካል።እምነትና ሥራ,እስመ በደይንሰ አልቦ ምሒር ለዘኢገብረ ምሕረተ ወይትሜካሕ ባሕቱ በዕለተ ደይን ዘገብረ ምሕረተ።በእንተ ሃይማኖት ወምግባር,There will be no mercy in judgment for anyone who hasn’t shown mercy. Mercy overrules judgment.Showing faith +ወንድሞቼ ሆይ! እምነት አለኝ የሚል ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?,ምንት ይበቍዕ አኀዊነ ለእመ ቦ ዘይብል ሃይማኖት ብየ ወምግባረ ሠናይ አልብየ ቦኑ ትክል ሃይማኖቱ አድኅኖቶ።,"My brothers and sisters, what good is it if people say they have faith but do nothing to show it? Claiming to have faith can’t save anyone, can it?" +ወንድም ወይም እኅት ራቁታቸውን ቢሆኑ የዕለት ምግብንም ቢያጡ፥,ለእመ ቦ እምአኀዊነ አው እምአኃቲነ እለ ዕሩቃን እሙንቱ አው ኅጡኣን ለሲሳየ ዕለቶሙ።,Imagine a brother or sister who is naked and never has enough food to eat. +ከእናንተ አንዱም “በደኅና ሂዱ፤ እሳት ሙቁ፤ ጥገቡም፤” ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል?,ወቦ ዘይቤሎሙ እምኔክሙ ሑሩ በሰላም ሰሐኑ፥ ወትጸግቡ ወኢወሀቦሙ ዘይፈቅዱ ለተጽናሶሙ ምንተ ይበቍዖሙ።,"What if one of you said, “Go in peace! Stay warm! Have a nice meal!”? What good is it if you don’t actually give them what their body needs?" +እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።,ከማሁ ሃይማኖትኒ እንተ አልባቲ ምግባረ ሠናይ ምውት ይእቲ ለሊሃ።,"In the same way, faith is dead when it doesn’t result in faithful activity." +ነገር ግን አንድ ሰው “አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፤ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ፤” ይላል።,እመቦ ዘይቤለከ አንተ ሃይማኖት ብከ ወአነ ምግባረ ሠናይ ብየ አርእየኒኬ ሃይማኖተከ ዘእንበለ ምግባሪከ ወአንሰ አርእየከ እምነ ምግባርየ ሃይማኖትየ።,"Someone might claim, “You have faith and I have action.” But how can I see your faith apart from your actions? Instead, I’ll show you my faith by putting it into practice in faithful action." +እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ፤ ይንቀጠቀጡማል።,አንተሰ ተአምን ከመ አሐዱ ውእቱ እግዚአብሔር ሠናየ ትገብር ከማሁሰ አጋንንትኒ የአምኑ ወይደነግፁ።,"It’s good that you believe that God is one. Ha! Even the demons believe this, and they tremble with fear." +አንተ ከንቱ ሰው! እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?,ትፈቅድኑ ታእምር ኦ! ብእሲ አብድ ከመ ሃይማኖት ዘእንበለ ምግባር ምውት ይእቲ።,Are you so slow? Do you need to be shown that faith without actions has no value at all? +አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን?,አኮኑ አብርሃም አቡነ በምግባሩ ጸድቀ ሶበ አዕረጎ ለይስሐቅ ወልዱ ውስተ ምሥዋዕ።,"What about Abraham, our father? Wasn’t he shown to be righteous through his actions when he offered his son Isaac on the altar?" +እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን?,ትሬኢኑ ከመ ሃይማኖት ትረድኦ ለገቢር ወበምግባሩ መልአት ወፍጽምተ ኮነት ሃይማኖቱ።,"See, his faith was at work along with his actions. In fact, his faith was made complete by his faithful actions." +መጽሐፍም “አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት፤” ያለው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅ ተባለ።,ወተፈጸመ ዘይብል መጽሐፍ «አምነ አብርሃም በእግዚአብሔር ወተኈለቆ ጽድቀ ወፍቁረ እግዚአብሔር ተሰምየ።»,"So the scripture was fulfilled that says, “Abraham believed God, and God regarded him as righteous”. What is more, Abraham was called God’s friend." +ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ።,ትሬኢኑ ከመ በምግባሩ ይጸድቅ ሰብእ ወአኮ በሃይማኖቱ ባሕቲታ።,So you see that a person is shown to be righteous through faithful actions and not through faith alone. +እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?,ወከማሁ ረአብኒ ዘማ በምግባሪሃ ጸድቀት ሶበ ተቀበለቶሙ ለሰብአ ዐይን ወእንተ ካልእት ፍኖት አውፅአቶሙ።,"In the same way, wasn’t Rahab the prostitute shown to be righteous when she received the messengers as her guests and then sent them on by another road?" +ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።,በከመ ሥጋ ዘአልቦ መንፈስ ምዉት ውእቱ ከማሁ ሃይማኖትኒ እንተ አልባቲ ምግባረ ሠናይ ምውት ይእቲ።,"As the lifeless body is dead, so faith without actions is dead." +ወንድሞቼ ሆይ! ከእናንተ ብዙዎቹ አስተማሪዎች አይሁኑ፤ የባሰውን ፍርድ እንድንቀበል ታውቃላችሁና።,ወኢይኩኑ እምውስቴትክሙ ብዙኃን መምህራን አኀዊነ ተአምሩ ከመ እንተ ተዐቢ ደይነ ንነሥእ።,"My brothers and sisters, not many of you should become teachers, because we know that we teachers will be judged more strictly." +ሁላችን በብዙ ነገር እንሰናከላለንና፤ በቃል የማይሰናከል ማንም ቢኖር እርሱ ሥጋውን ሁሉ ደግሞ ሊገታ የሚችል ፍጹም ሰው ነው።,እስመ ብዙኀ ንስሕት ኵልነ ወዘሰ ኢይስሕት በቃሉ ፍጹም ውእቱ ወይክል ወድየ ልጓም ለኵሉ ሥጋሁ።,"We all make mistakes often, but those who don’t make mistakes with their words have reached full maturity. Like a bridled horse, they can control themselves entirely." +እነሆ ፈረሶች ይታዘዙልን ዘንድ ልጓም በአፋቸው ውስጥ እናገባለን፤ ሥጋቸውንም ሁሉ እንመራለን።,ወናሁ ለአፍራስኒ ንወዲ ሎቶን ልጓመ ውስተ አፉሆን ከመ ኦሆ ይበላነ ወንመይጦን ኵሎ ሥጋሆን።,"When we bridle horses and put bits in their mouths to lead them wherever we want, we can control their whole bodies." +እነሆ መርከቦች ደግሞ ይህን ያህል ታላቅ ቢሆኑ በዐውሎ ነፋስም ቢነዱ፥ የመሪ ፈቃድ ወደሚወደው ስፍራ እጅግ ታናሽ በሆነ መቅዘፊያ ይመራሉ።,ወናሁ ለአሕማርኒ ዘመጠነዝ አካሎን በኀይለ ነፋስ ሶበ ይትነድኣ ወይትመየጣ ይመይጦን ብእሲ በሐዳፍ እንዘ መጠነዝ ናእሱ ወያበውኦን ውስተ መርሶ ኀበ ፈቀደ።,Consider ships: They are so large that strong winds are needed to drive them. But pilots direct their ships wherever they want with a little rudder. +እንዲሁም አንደበት ደግሞ ትንሽ የአካል ክፍል ሆኖ በታላላቅ ነገር ይመካል። እነሆ ትንሽ እሳት እንዴት ያለ ትልቅ ጫካ ያቃጥላል።,ከማሁ ልሳንኒ ንስቲት አባል ይእቲ ወታመጽእ ዐቢያተ ወናሁ እሳትኒ ንስቲት ጥቀ ዘመጠነዝ ዖመ ታውዒ።,"In the same way, even though the tongue is a small part of the body, it boasts wildly.Think about this: A small flame can set a whole forest on fire." +አንደበትም እሳት ነው። አንደበት በሰውነታችን ክፍሎች መካከል ዐመፀኛ ዓለም ሆኖአል፤ ሥጋን ሁሉ ያሳድፋልና፤ የፍጥረትንም ሩጫ ያቃጥላል፤ በገሃነምም ይቃጠላል።,ወልሳንኒ እሳት ይእቲ ለዓለም ዘዐመፃ ወናሁ ልሳንኒ ንስቲት ተፈጥረት ውስተ ነፍስትነ ወታረምፆ ለሥጋነ ወትሎሉ ክቡተ ፍጥረተነ ወታውዒ ጥቀ እምገሃነም።,"The tongue is a small flame of fire, a world of evil at work in us. It contaminates our entire lives. Because of it, the circle of life is set on fire. The tongue itself is set on fire by the flames of hell." +የአራዊትና የወፎች የተንቀሳቃሾችና በባሕር ያለ የፍጥረት ወገን ሁሉ በሰው ይገራል፤ ደግሞ ተገርቶአል፤,እስመ ኵሉ ፍጥረተ አራዊትኒ ወአዕዋፍኒ ወዘይትሐወስኒ ውስተ ባሕር ወእንስሳኒ ይገርር ለፍጥረተ ዕጓለ እመሕያው።,"People can tame and already have tamed every kind of animal, bird, reptile, and fish." +ነገር ግን አንደበትን ሊገራ ማንም ሰ��� አይችልም፤ የሚገድል መርዝ የሞላበት ወላዋይ ክፋት ነው።,ወለልሳነ ዕጓለ እመሕያውሰ አልቦ ዘይክል አግርሮታ እኪት ይእቲ ወአልባ ዐቅም ወምልእት ይእቲ ሕምዘ ዘይቀትል።,"No one can tame the tongue, though. It is a restless evil, full of deadly poison." +በእርሱ ጌታንና አብን እናመሰግናለን፤ በእርሱም እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠሩትን ሰዎች እንረግማለን፤,ባቲ ንባርኮ ለእግዚአብሔር አብ ወባቲ ንረግሞ ለዕጓለ እመሕያው ዘበአርኣያ እግዚአብሔር ተፈጥረ።,With it we both bless the Lord and Father and curse human beings made in God’s likeness. +ከአንድ አፍ በረከትና መርገም ይወጣሉ። ወንድሞቼ ሆይ! ይህ እንዲህ ሊሆን አይገባም።,እምአሐዱ አፍ ይፃእ ቡራኬ ወመርገም ኢይረትዕ ከመዝ አኀዊነ ይኩን።,"Blessing and cursing come from the same mouth. My brothers and sisters, it just shouldn’t be this way!" +ምንጭስ ከአንድ አፍ የሚጣፍጥንና የሚመርን ውሃ ያመነጫልን?,ይትከሀልኑ ይፃእ እምአሐዱ ዐይን ወእምውስተ አሐቲ ዐዘቅት ይነቅዕኑ ማይ መሪር ወማይ ጥዑም።,"Both fresh water and salt water don’t come from the same spring, do they?" +ወንድሞቼ ሆይ! በለስ ወይራን ወይስ ወይን በለስን ልታፈራ ትችላለችን? ከጨው ውሃም ጣፋጭ ውሃ አይወጣም።ሰማያዊ ጥበብ,ይክልኑ አኀዊነ በለስ ዘይተ ፈርየ ወእመ አኮ ወይን በለሰ ፈርየ ከማሁኬ ማይኒ መሪር ኢይከውን ጥዑመ ወማይኒ ጥዑም ኢይከውን መሪረ።በእንተ ጥበብ ዘእምላዕሉ,"My brothers and sisters, can a fig tree produce olives? Can a grapevine produce figs? Of course not, and fresh water doesn’t flow from a saltwater spring either.Wisdom from above" +ከእናንተ ጥበበኛና አስተዋይ ማን ነው? በመልካም አንዋዋሩ ሥራውን በጥበብ የዋህነት ያሳይ።,ወመኑ ጠቢብ እምኔክሙ ወምኩር ከመ ያርኢ ምግባሮ በየውሀት ወበጥበብ እምሥነ ግዕዙ።,Are any of you wise and understanding? Show that your actions are good with a humble lifestyle that comes from wisdom. +ነገር ግን መራራ ቅንዓትና አድመኛነት በልባችሁ ቢኖርባችሁ፥ አትመኩ፤ በእውነትም ላይ አትዋሹ።,ወእመሰ ተቃንኦ መሪር ወካሕድ ብክሙ ውስተ ልብክሙ ኢትትመክሑ ወኢተሐስውዋ ለጽድቅ።,"However, if you have bitter jealousy and selfish ambition in your heart, then stop bragging and living in ways that deny the truth." +ይህ ጥበብ ከላይ የሚወርድ አይደለም፤ ነገር ግን የምድር ነው፤ የሥጋም ነው፤ የአጋንንትም ነው፤,ኢኮነት ዛቲ ጥበብ እንተ እምላዕሉ ትወርድ አላ እምድር እንተ እምነፍሰ አጋንንት።,"This is not the wisdom that comes down from above. Instead, it is from the earth, natural and demonic." +ቅንዓትና አድመኛነት ባሉበት ስፍራ በዚያ ሁከትና ክፉ ሥራ ሁሉ አሉና።,እስመ ኀበ ሀለወ ተቃንኦ ህየ ሀለወ ሀውክ ወካሕድ ወኵሉ እከየ ምግባር።,"Wherever there is jealousy and selfish ambition, there is disorder and everything that is evil." +ላይኛይቱ ጥበብ ግን በመጀመሪያ ንጽሕት ናት፤ በኋላም ታራቂ፥ ገር፥ እሺ ባይ፥ ምሕረትና በጎ ፍሬ የሞላባት፥ ጥርጥርና ግብዝነት የሌለባት ናት።,ወእንተሰ እምላዕሉ ጥበብ ቀዳሚሃ ንጽሕት ይእቲ እንተ ታስተሰናኡ ወእንተ በዐቅም ኦሆ በሃሊት ወምልእት ምሕረተ ወፍሬሃ ሠናይ ዘእንበለ ኑፋቄ አማኒት።,"What of the wisdom from above? First, it is pure, and then peaceful, gentle, obedient, filled with mercy and good actions, fair, and genuine." +የጽድቅም ፍሬ ሰላምን ለሚያደርጉት ሰዎች በሰላም ይዘራል።,ወፍሬሃኒ ዘጽድቅ በሰላም ይዘራዕ ለእለ ይገብርዋ ለሰላም።,Those who make peace sow the seeds of justice by their peaceful acts. +በእናንተ ዘንድ ጦርና ጠብ ከወዴት ይመጣሉ? በአካላችሁ ክፍሎች ውስጥ ከሚዋጉ ከእነዚህ ከምቾቶቻችሁ አይደሉምን?,እምአይቴ ለክሙ ጸብእ ወቀትል አኮኑ እምዝየ እምአፍቅሮ ዝሙት ዘይትገበር ውስተ አንጕዕክሙ።,What is the source of conflict among you? What is the source of your disputes? Don’t they come from your cravings that are at war in your own lives? +ትመኛላችሁ ለእናንተም አይሆንም፤ ትገድላላችሁ በብርቱም ትፈልጋላችሁ፥ ልታገኙም አትችሉም፤ ትጣላላችሁ ትዋጉማላችሁ ነገር ግን አትለምኑምና ለእናንተ አይሆንም፤,ትፈትዉሂ ወኢትረክቡ ትትቃንኡሂ ወትትቃተሉሂ ወበእንተዝ ኢትክሉ ረኪበ ትትበአሱሂ ወትጻብኡሂ ወኢትረከቡ ዘተኀሥሡ እስመ ኢትስእሉ።,"You long for something you don’t have, so you commit murder. You are jealous for something you can’t get, so you struggle and fight. You don’t have because you don’t ask." +ትለምናላችሁ፥ በምቾቶቻችሁም ትከፍሉ ዘንድ በክፉ ትለምናላችሁና አትቀበሉም።,ትስእሉሂ ወኢይሁቡክሙ እስመ ለእኪት ትስእሉ ለዝሙትክሙ ከመ ተሀቡ።,"You ask and don’t have because you ask with evil intentions, to waste it on your own cravings." +አመንዝሮች ሆይ! ዓለምን መውደድ ከእግዚአብሔር ጋር መጣላት እንዲሆን አታውቁምን? እንግዲህ የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላት ሆኖአል።,ኦ ዘማውያን ኢተአምሩኑ ከመ ፍቁሩ ለዝ ዓለም ጸላኢሁ ውእቱ ለእግዚአብሔር እስመ ዘአብደረ ፍቅሮ ለዝ ዓለም ጸላኢሁ ለእግዚአብሔር ይከውን።,You unfaithful people! Don’t you know that friendship with the world means hostility toward God? So whoever wants to be the world's friend becomes God's enemy. +ወይስ መጽሐፍ “በእኛ ዘንድ ያሳደረው መንፈስ በቅንዓት ይመኛል፤” ያለው በከንቱ እንደ ተናገረ ይመስላችኋልን?,ወሚመ ይመስለክሙኑ ዘሐሰተ ይብል መጽሐፍ ከመ ተቃንኦ ያፈቅር መንፈስ ዘየኀድር ላዕሌክሙ።,Or do you suppose that scripture is meaningless? Doesn’t God long for our faithfulness in the life he has given to us? +ነገር ግን ጸጋን አብልጦ ይሰጣል፤ ስለዚህ “እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማል፤ ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል፤” ይላል።,ወባሕቱ አምላክነ እንተ ተዐቢ ሞገሰ ይሁበነ ወበእንተ ዝንቱ ይቤ «እስመ ለዕቡያን ይትሄየዮሙ እግዚአብሔር ወለእለሰ ያቴሕቱ ርእሶሙ ይሁቦሙ ሞገሰ።»,"But he gives us more grace. This is why it says, “God stands against the proud, but favors the humble”." +እንግዲህ ለእግዚአብሔር ተገዙ፤ ዲያብሎስን ግን ተቃወሙ ከእናንተም ይሸሻል፤,ኦሆ በልዎ ለእግዚአብሔር ወእንብየ በልዎ ለጋኔን ወይጐይይ እምኔክሙ።,"Therefore, submit to God. Resist the devil, and he will run away from you." +ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ ወደ እናንተም ይቀርባል። እናንተ ኀጢአተኞች! እጆቻችሁን አንጹ፤ ሁለት አሳብም ያላችሁ እናንተ! ልባችሁን አጥሩ።,ቅረብዎ ለእግዚአብሔር ወይቀርበክሙ አንጽሑ እደዊክሙ ኃጥኣን ወአንጽሑ ልበክሙ ወእለ ትናፍቁ ግነዩ።,"Come near to God, and he will come near to you. Wash your hands, you sinners. Purify your hearts, you double-minded." +ተጨነቁና እዘኑ፤ አልቅሱም፤ ሳቃችሁ ወደ ሐዘን ደስታችሁም ወደ ትካዜ ይለወጥ።,ወላሕዉ ወብክዩ ወለሰሓቅክሙኒ ሚጥዎ ውስተ ላሕ ወለትፍሥሕትክሙኒ ውስተ ትካዝ አግብእዎ።,"Cry out in sorrow, mourn, and weep! Let your laughter become mourning and your joy become sadness." +በጌታ ፊት ራሳችሁን አዋርዱ፤ ከፍ ከፍም ያደርጋችኋል።በሰው ላይ መፍረድ እንደማይገባ,አትሕቱ ርእሰክሙ ወያሌዕለክሙ እግዚአብሔር።በእንተ ተዐቅቦ እምነ ሐሜት,"Humble yourselves before the Lord, and he will lift you up." +ወንድሞች ሆይ! እርስ በርሳችሁ አትተማሙ። ወንድሙን የሚያማ በወንድሙም የሚፈርድ ሕግን ያማል፤ በሕግም ይፈርዳል፤ በሕግም ብትፈርድ ፈራጅ ነህ እንጂ ሕግን አድራጊ አይደለህም።,ወኢትትሓመዩ በበይናቲክሙ አኀዊነ እስመ ዘሐመዮ ለካልኡ ሐመዮ ለሕገ እግዚአብሔር ወዘይግዕዝ ካልኦ ሕገ እግዚአብሔር ገዐዘ ወእመሰ ሕጎ ትግዕዝ ኢኮንከ ገባሬ ሕግ አላ ኮንከ ገዓዚሃ ለሕግ።,"Brothers and sisters, don’t say evil things about each other. Whoever insults or criticizes a brother or sister insults and criticizes the Law. If you find fault with the Law, you are not a doer of the Law but a judge over it." +ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ አንድ ነው፤ እርሱም ሊያድን ሊያጠፋም የሚችል ��ው፤ በሌላው ግን የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?ስለ ትምክሕት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ,እስመ አሐዱ ውእቱ ወሀቢሃ ለሕግ ወመኰንና ለሕግ ዘውእቱ ይክል አማስኖሂ ወአድኅኖሂ አንተኬ ምንትኑ አንተ ዘትግዕዞ ለካልእከ።,"There is only one lawgiver and judge, and he is able to save and to destroy. But you who judge your neighbor, who are you?Warning the proud and wealthy" +አሁንም “ዛሬ ወይም ነገ ወደዚህ ከተማ እንሄዳለን፤ በዚያም ዓመት እንኖራለን፤ እንነግድማለን፤ እናተርፍማለን፤” የምትሉ እናንተ! ተመልከቱ፤ ነገ የሚሆነውን አታውቁምና።,ከመ እለ ይብሉ ዮም አው ጌሠመ ነሐውር ውስተ እንታክቲ ሀገር ወንነብር ውስቴታ ወንትጌበር ወንረብሕ ወኢየአምሩ ዘይከውን ጌሠመ።,"Pay attention, you who say, “Today or tomorrow we will go to such-and-such a town. We will stay there a year, buying and selling, and making a profit.”" +ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።,ምንትኑመ ሕይወትክሙ አኮኑ ከመ ጢስ አንትሙ ዘለምዕር ያስተርኢ ወእምድኅሬሁ ይማስን።,You don’t really know about tomorrow. What is your life? You are a mist that appears for only a short while before it vanishes. +በዚህ ፈንታ “ጌታ ቢፈቅድ፥ ብንኖርም ይህን ወይም ያን እናደርጋለን፤” ማለት ይገባችኋል።,ዘእምትቤሉ እመ ሠምረ እግዚአብሔር ወሐየውነ ንገብር ዘንተ አው ዝክተ።,"Here’s what you ought to say: “If the Lord wills, we will live and do this or that.”" +አሁን ግን በትዕቢታችሁ ትመካላችሁ፤ እንደዚህ ያለ ትምክህት ሁሉ ክፉ ነው።,ወይእዜሰ ትትሜክሑ በምግባሪክሙ ወኵላ ትምክሕት እንተ ከመዝ እኪት ይእቲ።,"But now you boast and brag, and all such boasting is evil." +እንግዲህ በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኀጢአት ነው።,ወዘየአምር ገቢሮታ ለሠናይት ወኢይገብራ ኀጢአተ ትከውኖ።,It is a sin when someone knows the right thing to do and doesn’t do it. +አሁንም እናንተ ባለጠጎች! ስለሚደርስባችሁ ጭንቅ ዋይ ዋይ እያላችሁ አልቅሱ።,ንዑ ይእዜኒ አብዕልት ወብክዩ እንዘ ትግዕሩ ላዕለ ሕርትምናክሙ እንተ ሀለዋ ትምጻእክሙ።,"Pay attention, you wealthy people! Weep and moan over the miseries coming upon you." +ሀብታችሁ ተበላሽቶአል፤ ልብሳችሁም በብል ተበልቶአል።,ብዕልክሙኒ ነቅዘ ወአልባሲክሙኒ ቈንቈነ።,Your riches have rotted. Moths have destroyed your clothes. +ወርቃችሁም ብራችሁም ዝጎአል፤ ዝገቱም ምስክር ይሆንባችኋል፤ ሥጋችሁንም እንደ እሳት ይበላል። ለኋለኛው ቀን መዝገብን አከማችታችኋል።,ወርቅክሙኒ፥ ወብሩርክሙኒ ዝሕለ ወዛሕሉኒ ስምዐ ይከውን ላዕሌክሙ ወይበልዖ ለሥጋክሙ ከመ እሳት በእንተ ዘገበርክሙ ለደኃሪ መዋዕል።,"Your gold and silver have rusted, and their rust will be evidence against you. It will eat your flesh like fire. Consider the treasure you have hoarded in the last days." +እነሆ እርሻችሁን ያጨዱት የሠራተኞች ደመወዝ በእናንተ ተቀምቶ ይጮኻል፤ የአጫጆችም ድምፅ ወደ ጌታ ጸባዖት ጆሮ ገብቶአል።,ናሁ ዐስቦሙ ለገባር ለእለ ሐረስዋ ለምድርክሙ ሄድክምዎሙ ወዐመፅክምዎሙ ዐስቦሙ ወእለኒ ሄድክምዎሙ የዐወይዉ ወገዐሮሙኒ ለዐጸድ ቦአ ውስተ እዘኒሁ ለእግዚአብሔር ጸባኦት ወበጽሐ።,Listen! Hear the cries of the wages of your field hands. These are the wages you stole from those who harvested your fields. The cries of the harvesters have reached the ears of the Lord of heavenly forces. +በምድር ላይ ተቀማጥላችኋል፤ በሴሰኝነትም ኖራችኋል፤ ለእርድ ቀን እንደሚያወፍር ልባችሁን አወፍራችኋል።,ወፈጋዕክሙ ላዕለ ምድር ወአስተትክሙ ወተደለውክሙ ወአስባሕክሙ ልበክሙ ከመ ዘያሰብሕ ላሕመ ለዕለተ ጥብሐት።,"You have lived a self-satisfying life on this earth, a life of luxury. You have stuffed your hearts in preparation for the day of slaughter." +ጻድቁን ኰንናችሁታል፤ ገድላችሁትማል፤ እናንተን አይቃወምም።ስለ ትዕግሥትና ጸሎት,ወተዐደውክሙ ወቀተልክምዎ ለጻድቅ ዘእንበለ ይትቃወመክ��� ወኦሆ ይብለክሙ።በእንተ ትዕግሥት,"You have condemned and murdered the righteous one, who doesn’t oppose you." +እንግዲህ ወንድሞች ሆይ! ጌታ እስኪመጣ ድረስ ታገሡ። እነሆ ገበሬው የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ እስኪቀበል ድረስ እርሱን እየታገሠ የከበረውን የመሬት ፍሬ ይጠብቃል።,ተዐገሡ እንከ አኀዊነ እስከ ደኃሪት ዕለት አመ ይመጽእ እግዚእክሙ ከመ ሐረሳዊ ዘይጸንሕ ፍሬሃ ለምድር ክብርት እንዘ ይትዔገሣ ሠርከ ወነግሀ እስከ ትሰዊ ወትፈሪ ሎቱ ወትትዐጸድ።,"Therefore, brothers and sisters, you must be patient as you wait for the coming of the Lord. Consider the farmer who waits patiently for the coming of rain in the fall and spring, looking forward to the precious fruit of the earth." +እናንተ ደግሞ ታገሡ፤ ልባችሁንም አጽኑ፤ የጌታ መምጣት ቀርቦአልና።,ተዐገሡኬ አንትሙ ወአጽንዑ ልበክሙ እስመ ቀርበ ምጽአቱ ለእግዚእክሙ።,"You also must wait patiently, strengthening your resolve, because the coming of the Lord is near." +ወንድሞች ሆይ! እንዳይፈረድባችሁ እርስ በርሳችሁ አታጉረምርሙ፤ እነሆ ፈራጅ በደጅ ፊት ቆሞአል።,ወኢትግዐሩ አኀዊነ ላዕለ ቢጽክሙ ከመ ኢትትኰነኑ እስመ ናሁ መኰንን ኀበ መድረከ ኆኅትክሙ ይቀውም ወይጸንሕ።,"Don’t complain about each other, brothers and sisters, so that you won’t be judged. Look! The judge is standing at the door!" +ወንድሞች ሆይ! የመከራና የትዕግሥት ምሳሌ የሆኑትን በጌታ ስም የተናገሩትን ነቢያትን ተመልከቱ።,አርኣያሃሰ አኀዊነ ለትዕግሥተ ተጽናስክሙ ብክሙ ነቢያት እለ ተናገሩ በቃሉ ለእግዚአብሔር።,"Brothers and sisters, take the prophets who spoke in the name of the Lord as an example of patient resolve and steadfastness." +እነሆ በትዕግሥት የጸኑትን ብፁዓን እንላቸዋለን፤ ኢዮብ እንደ ታገሠ ሰምታችኋል፤ ጌታም እንደ ፈጸመለት አይታችኋል፤ ጌታ እጅግ የሚምር የሚራራም ነውና።,ናሁ ናስተበፅዖሙ ለእለ ተዐገሡ ወሰማዕክሙ ትዕግሥቶ ለኢዮብ ወርኢክሙ ዘከመ ፈጸመ ሎቱ እግዚአብሔር እስመ ብዙኅ ምሕረቱ ለእግዚአብሔር ወመስተሣህል ውእቱ።,"Look at how we honor those who have practiced endurance. You have heard of the endurance of Job. And you have seen what the Lord has accomplished, for the Lord is full of compassion and mercy.Final instructions" +ከሁሉም በፊት ወንድሞቼ ሆይ! በሰማይም ቢሆን በምድርም ቢሆን በሌላ መሐላም ቢሆን በምንም አትማሉ፤ ነገር ግን ከፍርድ በታች እንዳትወድቁ ነገራችሁ አዎን ቢሆን አዎን ይሁን፤ አይደለምም ቢሆን አይደለም ይሁን።,ወእምኵሉሰ ዘይቀድም አኀዊነ ኢትምሐሉ ኢበሰማይ ወኢበምድር ወኢበካልእ መሐላ ኢትምሐሉ ግሙራ ወኢበምንትኒ አላ አሐደ ይኩን ቃልክሙ እመኒ እወ እወ ወእመኒ አልቦ አልቦ ከመ ኢትትኰነኑ ወኢትባኡ ውስተ ደይን።በእንተ ስላጤሃ ለጸሎት,"Most important, my brothers and sisters, never make a solemn pledge—neither by heaven nor earth, nor by anything else. Instead, speak with a simple “Yes” or “No,” or else you may fall under judgment." +ከእናንተ መከራን የሚቀበል ማንም ቢኖር እርሱ ይጸልይ፤ ደስ የሚለውም ማንም ቢኖር እርሱ ይዘምር።,እመ ቦ ዘይቴክዝ ለይጸሊ ወእመቦ ዘተፈሥሐ ለይዘምር።,"If any of you are suffering, they should pray. If any of you are happy, they should sing." +ከእናንተ የታመመ ማንም ቢኖር የቤተ ክርስቲያንን ሽምግሌዎች ወደ እርሱ ይጥራ፤ በጌታም ስም እርሱን ዘይት ቀብተው ይጸልዩለት።,ወእመቦ ዘይደዊ እምኔክሙ ለይጸውዕ ቀሳውስተ እለ ውስተ ቤተ ክርስቲያን ወይጸልዩ ላዕሌሁ ወይቅብዕዎ ቅብዐ ጸሎት በስሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"If any of you are sick, they should call for the elders of the church, and the elders should pray over them, anointing them with oil in the name of the Lord." +የእምነትም ጸሎት ድውዩን ያድናል፤ ጌታም ያስነሣዋል፤ ኀጢአትንም ሠርቶ እንደ ሆነ ይሰረይለታል።,ወጸሎተ ሃይማኖት ያሐይዎ ለድውይ ወያነሥኦ እግዚአብሔር ወእመኒ ቦቱ ኀጢአት ይትኀደግ ሎቱ።,"Prayer that comes from faith will heal the sick, for the Lord will restore them to health. And if they have sinned, they will be forgiven." +እርስ በርሳችሁ በኀጢአታችሁ ተናዘዙ። ትፈወሱም ዘንድ እያንዳንዱ ስለ ሌላው ይጸልይ፤ የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኀይል ታደርጋለች።,ተአመኑ በበይናቲክሙ ኀጢአተክሙ ወጸልዩ ላዕለ ቢጽክሙ ከመ ትሕየዉ ብዙኀ ትረድእ ጸሎቱ ለጻድቅ ትክል ወታሰልጥ።,"For this reason, confess your sins to each other and pray for each other so that you may be healed. The prayer of the righteous person is powerful in what it can achieve." +ኤልያስ እንደ እኛ የሆነ ሰው ነበረ፤ ዝናብም እንዳይዘንብ አጥብቆ ጸለየ፤ በምድርም ላይ ሦስት ዓመት ከስድስት ወር አልዘነበም፤,ኤልያስ ዘከማነ ሰብእ ውእቱ ወዘከመ ነሐምም የሐምም ወጸሎተ ጸለየ ከመ ኢይዝንም ዝናም ወኢዘንመ ውስተ ምድር ሠለስተ ዓመተ ወስድስተ አውራኀ።,"Elijah was a person just like us. When he earnestly prayed that it wouldn’t rain, no rain fell for three and a half years." +ሁለተኛም ጸለየ፤ ሰማዩም ዝናብን ሰጠ፤ ምድሪቱም ፍሬዋን አበቀለች።,ወካዕበ ጸለየ ከመ ይዝንም ወወሀበ ሰማይ ዝናሞ ወምድርኒ አብቈለት ፍሬሃ።,"He prayed again, God sent rain, and the earth produced its fruit." +ወንድሞች ሆይ! ከእናንተ ማንም ከእውነት ቢስት አንዱም ቢመልሰው፥,አኀዊነ እመ ቦ ዘስሕተ እምኔክሙ እምጽድቅ ወእመቦ ዘሜጦ እምነ ጌጋዩ።,"My brothers and sisters, if any of you wander from the truth and someone turns back the wanderer," +ኀጢአተኛን ከተሳሳተበት መንገድ የሚመልሰው ነፍሱን ከሞት እንዲያድን፥ የኀጢአትንም ብዛት እንዲሸፍን ይወቅ።,ለያእምር ከመ አድኀነ ርእሶ እምነ ሞት ወከደኖን ለብዙኃት ኀጣውኢሁ።ተፈጸመት መልእክተ ያዕቆብ ሐዋርያ እኁሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,recognize that whoever brings a sinner back from the wrong path will save them from death and will bring about the forgiveness of many sins. +ቶሎ ይሆን ዘንድ የሚገባውን ነገር ለባሪያዎቹ ያሳይ ዘንድ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ክርስቶስ የሰጠው በእርሱም የተገለጠው ይህ ነው፤ ኢየሱስም በመልአኩ ልኮ ለባሪያው ለዮሐንስ አመለከተ፤,ራእዩ ለዮሐንስ ዘከመ ርእዮ ለኢየሱስ ክርስቶስ ዘወሀቦ እግዚአብሔር ከመ ያርእዮሙ ለአግብርቲሁ ዘሀለዎ ይኩን ፍጡነ ወዘይከውን እምድኅረዝ ወፈነወ ምስለ መልአኩ ኀበ ዮሐንስ ገብሩ።,"A revelation of Jesus Christ, which God gave him to show his servants what must soon take place. Christ made it known by sending it through his angel to his servant John," +እርሱም ለእግዚአብሔር ቃልና ለኢየሱስ ክርስቶስ ምስክር ላየውም ሁሉ መሰከረ።,ዘኮነ ስምዐ በእንተ ቃለ እግዚአብሔር ወበእንተ ስምዑ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወበእንተ ኵሉ ዘርእየ።,"who bore witness to the word of God and to the witness of Jesus Christ, including all that John saw." +ዘመኑ ቀርቦአልና የሚያነበው፥ የትንቢቱን ቃል የሚሰሙትና በውስጡ የተጻፈውን የሚጠብቁት ብፁዓን ናቸው።,ወብፁዕ ውእቱ ዘያነብቦ ወዘይሰምዕ ቃለ ተነብዮቱ ለዝንቱ መጽሐፍ ወዘየዐቅብ ዘጽሑፍ ውስቴቱ እስመ ቅሩብ ዘመኑ።,"Favored is the one who reads the words of this prophecy out loud, and favored are those who listen to it being read, and keep what is written in it, for the time is near." +-,ዘጸሐፈ ዮሐንስ ለሰብዑ አብያተ ክርስቲያናት እለ ውስተ እስያ ሞገሱ ለክሙ ወሰላሙ እምኀበ ዘሀሎ ወይሄሉ ዘመጽአ ወዘይመጽእ ወእምነ ሰብዐቱ መንፈስ ዘቅድመ መንበሩ ለኢየሱስ ክርስቶስ።,"John, to the seven churches that are in Asia:Grace and peace to you from the one who is and was and is coming, and from the seven spirits that are before God’s throne," +ዮሐንስ በእስያ ላሉት ለሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት፤ ካለውና ከነበረው፥ ከሚመጣውም፥ በዙፋኑም ፊት ካሉት ከሰባቱ መናፍስት፥ ከታመነውም ምስክር፥ ከሙታንም በኵር፥ የምድርም ነገሥታት ገዥ ከሆነ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ለወ��ደን፥ ከኀጢአታችንም በደሙ ላጠበን፥,ዘውእቱ ስምዕ መሃይምን ወውእቱ ቀደመ በኵረ ከዊነ እምነ ምዉታን ዘተንሥአ ወውእቱ መኰንኖሙ ለነገሥተ ምድር ውእቱ ዘአፍቀረክሙ ወኀፀበክሙ እምኀጣውኢክሙ በደሙ።,"and from Jesus Christ—the faithful witness, the firstborn from among the dead, and the ruler of the kings of the earth.To the one who loves us and freed us from our sins by his blood," +መንግሥትም፥ ለአባቱም ለእግዚአብሔር ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኀይል ይሁን፤ አሜን።,ወረሰየክሙ ውስተ መንግሥተ ቅድሳተ አቡሁ እግዚአብሔር ዘሎቱ ስብሐት ወኀይል ለዓለመ ዓለም አሜን።,"who made us a kingdom, priests to his God and Father—to him be glory and power forever and always. Amen." +እነሆ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዐይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፤ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፤ አሜን።,ናሁ ይመጽእ በደመና ሰማይ ወትሬእዮ ኵላ ዐይን ወእልክቱሂ እለ ወግእዎ ይኔጽርዎ ወይበክዩ በእንቲኣሁ ኵሎሙ አሕዛበ ምድር እወ ወአማን።,"Look, he is coming with the clouds! Every eye will see him, including those who pierced him, and all the tribes of the earth will mourn because of him. This is so. Amen." +ያለውና የነበረው የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ “አልፋና ዖሜጋ እኔ ነኝ፤” ይላል።የክርስቶስ በራዕይ መገለጥ,አነ ውእቱ አልፋ ወዖ ይቤ እግዚአብሔር ዘሀሎ ወይሄሉ ዘመጽአ ወዘይመጽእ ዘውእቱ ይመልክ ኵሎ።በእንተ ሰብዑ መኃትው ወዘማእከሎሙ,"“I am the Alpha and the Omega,” says the Lord God, “the one who is and was and is coming, the Almighty.”Christ appears to John" +እኔ ወንድማችሁ የሆንሁ ከእናንተም ጋር አብሬ መከራውንና መንግሥቱን የኢየሱስ ክርስቶስንም ትዕግሥት የምካፈል ዮሐንስ፥ ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ኢየሱስ ምስክር ፍጥሞ በምትባል ደሴት ነበርሁ።,ወአነ ዮሐንስ እኁክሙ ወሱታፌክሙ በሕማምክሙ ወበመንግሥትክሙ ወበትዕግሥትክሙ በእንተ ትዕግሥቱ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወእንዘ ሀሎኩ ውስተ ደሴት እንተ ስማ ፍጥሞ በእንተ ቃለ እግዚአብሔር ወበእንተ ስምዑ ለኢየሱስ።,"I, John, your brother who shares with you in the hardship, kingdom, and endurance that we have in Jesus, was on the island called Patmos because of the word of God and my witness about Jesus." +በጌታ ቀን በመንፈስ ነበርሁ፤ በኋላዬም የመለከትን ድምፅ የሚመስል ታላቅ ድምፅ ሰማሁ፤,መጽአ ላዕሌየ መንፈስ በዕለተ እሑድ ወሰማዕኩ ቃለ ዐቢየ እምድኅሬየ ከመ ቃለ ቀርን።,"I was in a Spirit-inspired trance on the Lord’s day, and I heard behind me a loud voice that sounded like a trumpet." +እንዲሁም “የምታየውን በመጽሐፍ ጽፈህ ወደ ኤፌሶንና ወደ ሰምርኔስ ወደ ጴርጋሞንም ወደ ትያጥሮንም ወደ ሰርዴስም ወደ ፊላደልፊያም ወደ ሎዲቅያም በእስያ ወዳሉት ወደ ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ላክ፤” አለኝ።,ወይቤለኒ ጸሐፍ እንከ ዘትሬኢ ወዘትሰምዕ ውስተ መጽሐፍ ወፈኑ ለአብያተ ክርስቲያናት ሰብዐቱ እለ ውስተ እስያ ዘኤፌሶን ወዘሴሜርኔስ ወዘጴርጋሞን ወዘትያጥሮን ወዘሰርዴስ ወዘፊልድልፍያ ወዘሎዶቅያ።,"It said, “Write down on a scroll whatever you see, and send it to the seven churches: to Ephesus, Smyrna, Pergamum, Thyatira, Sardis, Philadelphia, and Laodicea.”" +የሚናገረኝንም ድምፅ ለማየት ዘወር አልሁ፤ ዘወርም ብዬ ሰባት የወርቅ መቅረዞች አየሁ፤,ወተመየጥኩ እርአይ ዝኰ ቃለ ዘይትናገር ምስሌየ ወሶበ ተመየጥኩ ናሁ እሬኢ ሰብዑ መኃትወ ዘወርቅ።,"I turned to see who was speaking to me, and when I turned, I saw seven oil lamps burning on top of seven gold stands." +በመቅረዞቹም መካከል የሰው ልጅ የሚመስለውን አየሁ፤ እርሱም እስከ እግሩ ድረስ ልብስ የለበሰ ደረቱንም በወርቅ መታጠቂያ የታጠቀ ነበር።,ወማእከለ ሰብዑ መኃትው ይነብር ከመ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ወይለብስ ልብሰ ጶዴር ወቅኑት ውስተ ሐቌሁ በቅናት ዘወርቅ።,"In the middle of the lampstands I saw someone who looked like the Human One. He wore a robe that stretched down to his feet, and he had a gold sash around his chest." +ራሱና የራሱ ጠጕርም እንደ ነጭ የበግ ጠጕር እንደ በረዶም ነጭ ነበሩ፤ ዐይኖቹም እንደ እሳት ነበልባል ነበሩ፤,ወጸዐዳ ርእሱ ወሥዕርቱ ከመ ፀምር ጸዐዳ ወከመ በረድ ወአዕይንቲሁ ከመ ነደ እሳት።,His head and hair were white as white wool—like snow—and his eyes were like a fiery flame. +እግሮቹም በእቶን የነጠረ የጋለ ናስ ይመስሉ ነበር፤ ድምፁም እንደ ብዙ ውሃዎች ድምፅ ነበረ።,ወእገሪሁ ከመ ብርተ ሊባኖስ ዘአርሰንዎ በእሳት ወቃሉ ከመ ቃለ ማይ ብዙኅ።,"His feet were like fine brass that has been purified in a furnace, and his voice sounded like rushing water." +በቀኝ እጁም ሰባት ከዋክብት ነበሩት፤ ከአፉም በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ወጣ፤ ፊቱም በኀይል እንደሚበራ እንደ ፀሐይ ነበረ።,ወውስተ እዴሁ ዘየማን ሰብዐቱ ኮከብ ወይወፅእ እምነ አፉሁ ሰይፍ በሊኅ ዘክልኤ አፉሁ ወገጹ ከመ ፀሓይ ብሩህ ዘያስተርኢ በኀይሉ።,"He held seven stars in his right hand, and from his mouth came a sharp, two-edged sword. His appearance was like the sun shining with all its power." +ባየሁትም ጊዜ እንደ ሞተ ሰው ሆኜ ከእግሩ በታች ወደቅሁ። ቀኝ እጁንም ጫነብኝ፤ እንዲህም አለኝ “አትፍራ፤ ፊተኛውና መጨረሻው እኔ ነኝ፤,ወሶበ ርኢክዎ ወደቁ ውስተ እገሪሁ ወኮንኩ ከመ በድን ወአኀዘኒ በየማኑ ወአንሥአኒ ወይቤለኒ ኢትፍራህ አነ ውእቱ ቀዳማዊ ወደኃራዊ ዘሕያው።,"When I saw him, I fell at his feet like a dead man. But he put his right hand on me and said, “Don’t be afraid. I’m the first and the last," +ሕያውም እኔ ነኝ፤ ሞቼም ነበርሁ፤ እነሆም ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ፤ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ።,ወአንሰ ኮንኩ ከመ በድን ወይቤለኒ ናሁ ሕያው አነ ለዓለመ ዓለም ወኀቤየ ሀሎ መራኁተ ሞት ወሲኦል።,"and the living one. I was dead, but look! Now I’m alive forever and always. I have the keys of Death and the Grave." +እንግዲህ ያየኸውን አሁንም ያለውን ከዚህም በኋላ ይሆን ዘንድ ያለውን ጻፍ።,ጸሐፍ እንከ ዘትሬኢ ዘህልው ወዘሀለዎ ይኩን እምድኅረዝ።,"So write down what you have seen, both the scene now before you and the things that are about to unfold after this." +በቀኝ እጄ ያየሃቸው የሰባቱ ከዋክብትና የሰባቱ የወርቅ መቅረዞች ምሥጢር ይህ ነው፤ ሰባቱ ከዋክብት የሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት መላእክት ናቸው፤ ሰባቱም መቅረዞች ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው።,ወፍካሬሆሙሰ ለሰብዐቱ ከዋክብት እለ ርኢከ ውስተ የማኑ ወሰብዐቱ መኃትው እለ ወርቅ ዝንቱ ሰብዐቱ ከዋክብት መላእክት እሙንቱ እለ ሰብዐቱ አብያተ ክርስቲያናት ወእልክቱኒ ሰብዐቱ መኃትው ሰብዑ አብያተ ክርስቲያናት እማንቱ።,"As for the mystery of the seven stars that you saw in my right hand and the seven gold lampstands, here is what they mean: the seven stars are the angels of the seven churches, and the seven lampstands are the seven churches." +ሌላም ብርቱ መልአክ ደመና ተጐናጽፎ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፤ በራሱም ላይ ቀስተ ደመና ነበረ፤ ፊቱም እንደ ፀሐይ እግሮቹም እንደ እሳት ዓምዶች ነበሩ፤,ወእምዝ ወረደ ካልእ መልአክ ዐቢይ እምሰማይ ወይትዐጸፍ ደመና ውስተ ርእሱ ወብሩህ ገጹ ከመ ፀሓይ ወእገሪሁ ከመ አዕማደ እሳት።,"Then I saw another powerful angel coming down from heaven. He was robed with a cloud, with a rainbow over his head. His face was like the sun, and his feet were like fiery pillars." +የተከፈተችንም ታናሽ መጽሐፍ በእጁ ያዘ። ቀኝ እግሩንም በባሕር ላይ ግራውንም በምድር ላይ አኖረ፤ እንደሚያገሣም አንበሳ በታላቅ ድምፅ ጮኸ።,ወውስተ እዴሁ ያጸንዕ መጽሐፈ ክሥተ ወኬደ በእግሩ እንተ የማን ውስተ ባሕር ወእንተ ፀጋም ላዕለ ምድር።,He held an open scroll in his hand. He put his right foot on the sea and his left foot on the land. +በጮኸም ጊዜ ሰባቱ ነጐድጓድ በየድምፃቸው ተናገሩ።,ወጸርሐ በቃል ��ቢይ ከመ አንበሳ ዘይጥሕር ወሶበ ጸርሐ ተናገሩ ሰብዐቱ ነጐድጓድ በበ ቃላቲሆሙ በበይነ ዘሀለዎ ይጸሐፍ።,"He called out with a loud voice like a lion roaring, and when he called out, the seven thunders raised their voices." +ሰባቱ ነጐድጓድ በተናገሩ ጊዜ ልጽፍ አሰብሁ፤ ከሰማይም “ሰባቱ ነጐድጓዶች የተናገሩትን ነገር በማኅተም ዝጋው፤ አትጻፈውም፤” የሚል ድምፅ ሰማሁ።,ወሰማዕኩ ቃለ ዘይቤሉ ሰብዐቱ ነጐድጓድ ወፈቀድኩ እጽሐፎ ወእምዝ መጽአ ቃል እምሰማይ ዘይብል ኅትም ዘነበቡ ሰብዐቱ ነጐድጓድ ወኢትጽሐፍ።,"When the seven thunders spoke, I was about to write, but I heard a voice from heaven say, “Seal up what the seven thunders have said, and don’t write it down.”" +በባሕርና በምድርም ላይ ሲቆም ያየሁት መልአክ ቀኝ እጁን ወደ ሰማይ አሻቅቦ ዘረጋ፤,ወውእቱሰ መልአክ ዘርኢኩ ዘኬደ ውስተ ባሕር ወውስተ ምድር አልዐለ እዴሁ እንተ የማን ውስተ ሰማይ።,Then the angel I saw standing on the sea and on the land raised his right hand to heaven. +ሰማይንና በእርሱም ያሉትን፥ ምድርንና በእርስዋም ያሉትን፥ ባሕርንና በእርሱም ያሉትን በፈጠረው፥ ከዘላለምም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ሆኖ በሚኖረው ምሎ,ወመሐለ በዘሕያው ለዓለመ ዓለም ዘፈጠረ ሰማየ ወኵሎ ዘውስቴቱ ወምድረ ወኵሎ ዘውስቴታ ወባሕረ ወኵሎ ዘውስቴቱ ወአልቦ እንከ መዋዕል።,"He swore by the one who lives forever and always, who created heaven and what is in it, the earth and what is in it, and the sea and what is in it, and said, “The time is up." +“ወደ ፊት አይዘገይም፤ ዳሩ ግን ሰባተኛው መልአክ ሊነፋ ባለው ጊዜ ድምፁም በሚሰማበት ዘመን፥ ለባሪያዎቹ ለነቢያት የምስራች እንደ ሰበከላቸው የእግዚአብሔር ምሥጢር ይፈጸማል፤” አለ።,ዘእንበለ መዋዕለ ቃሉ ለሳብዕ መልአክ ዘሀለዎ ይጥቃዕ ወቦቱ የኀልቅ ምስጢሩ ለእግዚአብሔር ዘአሰፈዎሙ ለአግብርቲሁ ወለነቢያቲሁ።,"In the days when the seventh angel blows his trumpet, God’s mysterious purpose will be accomplished, fulfilling the good news he gave to his servants the prophets.”" +ከሰማይም የሰማሁት ድምፅ እንደ ገና ሲናገረኝና “ሂድና በባሕርና በምድር ላይ ከሚቆመው መልአክ በእጁ ያለችውን የተከፈተችውን መጽሐፍ ውሰድ፤” ሲል ሰማሁ።,ወውእቱ ቃል ዘሰማዕኩ እምሰማይ ተናገረ ካዕበ ምስሌየ ወይቤለኒ ሑር ንሥኣ ለእንታክቲ መጽሐፍ ክሥት እንተ ውስተ እዴሁ ለዝክቱ መልአክ ዘኬደ ውስተ ባሕር ወውስተ ምድር።,"Then the voice I heard from heaven spoke to me again and said, “Go, take the opened scroll from the hand of the angel who stands on the sea and on the land.”" +ወደ መልአኩም ሄጄ “ታናሺቱን መጽሐፍ ስጠኝ፤” አልሁት። እርሱም “ውሰድና ብላት፤ ሆድህንም መራራ ታደርገዋለች፤ በአፍህ ግን እንደ ማር ትጣፍጣለች፤” አለኝ።,ወሖርኩ ኀበ ውእቱ መልአክ ወእቤሎ ከመ የሀበንያ ለይእቲ መጽሐፍ ወይቤለኒ ንሥኣ ወብልዓ ወለትምረራ ለከርሥከ ወበውስተ አፉከሰ ጥምዕተ ለትኩንከ ከመ መዓር።,"So I went to the angel and told him to give me the scroll. He said to me, “Take it and eat it. It will make you sick to your stomach, but sweet as honey in your mouth.”" +ከመልአኩም እጅ ታናሺቱን መጽሐፍ ወስጄ በላኋት፤ በአፌም እንደ ማር ጣፋጭ ሆነች፤ ከበላኋት በኋላም ሆዴ መራራ ሆነ።,ወነሣእክዋ ለይእቲ መጽሐፍ እምነ እዴሁ ለውእቱ መልአክ ወበላዕክዋ ወኮነተኒ ጥዕምተ በውስተ አፉየ ወሶበ ውኅጥክዋ አምረረታ ለከርሥየ።,"So I took the scroll from the angel’s hand and ate it. And it was sweet as honey in my mouth, but when I swallowed it, it made my stomach churn." +“በብዙ ወገኖችና በአሕዛብም በቋንቋዎችም በነገሥታትም ላይ እንደ ገና ትንቢት ትናገር ዘንድ ይገባሃል፤” ተባልሁ።,ወይቤለኒ ሀለወከ ካዕበ ትትነበይ ለአሕዛብ ወለሕዝብ ወለበሐውርት ወለነገሥት ብዙኃን።,"I was told, “You must prophesy again about many peoples, nations, languages, and kings.”" +በትር የሚመስል መለኪያ ለእኔ ተሰጠኝ፤ ��ንዲህም ተባልሁ “ተነሥተህ የእግዚአብሔርን መቅደስና መሠዊያውን በዚያም የሚሰግዱትን ለካ።,ወመጠወኒ ኅለተ ወርቅ ዘመጠነ በትር ወይቤለኒ ንሣእ ወመጥን ቤተ መቅደሱ ለእግዚአብሔር ወምሥዋዖ ወኀበሂ ይሰግዱ ሎቱ።,"Then I was given a measuring rod, which was like a pole. And I was told, “Get up and measure God’s temple, the altar, and those who worship there." +በመቅደሱም ውጭ ያለው እድሞ ለአሕዛብ ተሰጥቶአልና ተወው፤ አትለካውም፤ እነርሱም አርባ ሁለት ወር የተቀደሰችውን ከተማ ይረግጡአታል።,ወዐጸደሰ ጸናፌ ኅድግ ወኢትመጥን እስመ ተውህበት ለአሕዛብ በዛ ሀገር ቅድስት ወይትካየድዋ አርብዓ ወክልኤተ አውራኀ።,"But don’t measure the court outside the temple. Leave that out, because it has been given to the nations, and they will trample the holy city underfoot for forty-two months." +ለሁለቱም ምስክሮቼ ማቅ ለብሰው ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን ትንቢት ሊናገሩ እሰጣለሁ።”,ወእኤዝዞሙ ለክልኤቱ ጻድቃንየ ከመ ይትነበዩ መዋዕለ ዐሠርተ ወክልኤተ ምእተ ወስሳ እንዘ ሠቀ ይለብሱ።,"“And I will allow my two witnesses to prophesy for one thousand two hundred sixty days, wearing mourning clothes." +እነዚህ በምድር ጌታ ፊት የሚቆሙ ሁለቱ ወይራዎችና ሁለቱ መቅረዞች ናቸው።,ወእሉ እሙንቱ ክልኤ ዕፀ ዘይት ወክልኤ መኃትው እለ ቅድመ እግዚአብሔር እለ ሥዩማን ላዕለ ምድር።,These are the two olive trees and the two lampstands that stand before the Lord of the earth. +ማንምም ሊጐዳቸው ቢወድ እሳት ከአፋቸው ይወጣል፤ ጠላቶቻቸውንም ይበላል፤ ማንም ሊጐዳቸው ቢወድም እንዲሁ ሊገደል ይገባዋል።,ወለዘፈቀደ ይስሐጦሙ እምውስተ ጸላእቶሙ ትወፅእ እሳት እምነ አፉሆሙ ወታጠፍኦሙ ለጸላእቶሙ ወከመዝ ይመውቱ እለ ይስሕጥዎሙ።,"If anyone wants to hurt them, fire comes out of their mouth and burns up their enemies. So if anyone wants to hurt them, they have to be killed in this way." +እነዚህ ትንቢት በሚናገሩበት ወራት ዝናብ እንዳይዘንብ ሰማይን ሊዘጉ ሥልጣን አላቸው፤ ውሕሃዎችንም ወደ ደም ሊለውጡ በሚፈልጉበትም ጊዜ ሁሉ በመቅሠፍት ሁሉ ምድርን ሊመቱ ሥልጣን አላቸው።,እስመ እሙንቱ ሥሉጣን ላዕለ ሰማይ ከመ ይዕጽውዋ ከመ ኢይዝንም ዝናም ላዕለ ምድር በመዋዕለ ትንቢቶሙ ወዓዲ ሥሉጣን እሙንቱ ላዕለ ማይ ከመ ይረስይዎ ደመ ወያሕምምዋ ለምድር በኵሉ መቅሠፍት መጠነ ፈቀዱ።,"They have the power to close up the sky so that no rain will fall for as long as they prophesy. They also have power over the waters, to turn them into blood, and to strike the earth with any plague, as often as they wish." +ምስክራቸውን ከፈጸሙ በኋላ ከጥልቁ የሚወጣው አውሬ ይዋጋቸዋል፤ ያሸንፋቸውማል፤ ይገድላቸውማል።,ወሶበ ፈጸሙ ስምዖሙ ወትንቢቶሙ አርዌ ዘዐርገ እምቀላይ ተበአሰ ምስሌሆሙ ወሞኦሙ ወቀተሎሙ።,"“When they have finished their witnessing, the beast that comes up from the abyss will make war on them, gain victory over them, and kill them." +በድናቸውም በታላቂቱ ከተማ አደባባይ ይተኛል፤ እርስዋም በመንፈሳዊ ምሳሌ ሰዶምና ግብጽ የተባለች ደግሞ ጌታቸው የተሰቀለባት ናት።,ወአንበረ በድኖሙ ውስተ ሀገር ዐባይ እንተ ስማ ፍጥሞ ዘበኅቡእ ሰዶም ወግብጽ ኀበ ተጸልበ እግዚኦሙ።,"Their dead bodies will lie on the street of the great city that is spiritually called Sodom and Egypt, where also their Lord was crucified." +ከወገኖችና ከነገዶችም ከቋንቋዎችም ከአሕዛብም የሆኑ ሰዎች ሦስት ቀን ተኵል በድናቸውን ይመለከታሉ፤ በድናቸውም ወደ መቃብር ሊገባ አይፈቅዱም።,ወይሬእይዎ አሕዛብ ወሕዝብ ወነገድ ወበሐውርት ለበድኖሙ ሠሉሰ መዋዕለ ወመንፈቀ ወኢያበውሕ ይቅብርዎ ውስተ መቃብር ለበድኖሙ።,"And for three and a half days, members of the peoples, tribes, languages, and nations will look at their dead bodies, but they won’t let their dead bodies be put in a tomb." +እነዚህም ሁለት ነቢያት በምድር የሚኖሩትን ስላሠቃዩ በምድር የሚኖሩት በእነርሱ ላይ ደስ ይላቸዋል��� በደስታም ይኖራሉ፤ እርስ በርሳቸውም ስጦታ ይሰጣጣሉ።,ወይትፌሥሑ ላዕሌሆሙ እለ ይነብሩ ዲበ ምድር ወይጻገዉ በበይናቲሆሙ አምኃ ወይብሉ እስመ እሉ ክልኤቱ ነቢያት አሕመምዎሙ ለእለ ይነብሩ ዲበ ምድር።,"Those who live on earth will rejoice over them. They will celebrate and give each other gifts, because these two prophets had brought such pain to those who live on earth." +ከሦስቱ ቀን ተኵልም በኋላ ከእግዚአብሔር የወጣ የሕይወት መንፈስ ገባባቸው፤ በእግሮቻቸውም ቆሙ፤ ታላቅም ፍርሃት በሚመለከቱት ላይ ወደቀባቸው።,ወእምድኅረ ሠሉስ መዋዕል ወመንፈቅ ትመጽእ መንፈሰ ሕይወት እምኀበ እግዚአብሔር ወትበውእ ውስቴቶሙ ወይትነሥኡ ወይቀውሙ በእገሪሆሙ ወኮነ ፍርሀት ዐቢይ ላዕለ እለ ይሬእይዎሙ።,"“But after three and a half days, the breath of life from God entered them, and they stood on their feet. Great fear came over those who saw them." +በሰማይም “ወደዚህ ውጡ” የሚላቸውን ታላቅ ድምፅ ሰሙ፤ ጠላቶቻቸውም እየተመለከቱአቸው ወደ ሰማይ በደመና ወጡ።,ወመጽአ ቃል እምሰማይ ወይቤሎሙ ዕርጉ ዝየ ወእምዝ ዐርጉ ውስተ ሰማይ በደመና ወርእይዎሙ ጸላእቶሙ።,"Then they heard a loud voice from heaven say to them, ‘Come up here.’ And they went up to heaven in a cloud, while their enemies watched them." +በዚያም ሰዓት ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ፤ ከከተማይቱም ዐሥረኛው እጅ ወደቀ፤ በመናወጥም ሰባት ሺህ ሰዎች ተገደሉ፤ የቀሩትንም ፍርሃት ያዛቸው፤ ለሰማዩም አምላክ ክብር ሰጡ።,ወበይእቲ ሰዓት ኮነ ዐቢይ ድልቅልቅ ወወድቀ ዐሠርተ እዴሃ ለይእቲ ሀገር ወሞቱ በውእቱ ድልቅልቅ ሰብዓ ምእት ነፍስ ወደንገፁ እለ ተርፉ ወሰብሕዎ ወአእኰትዎ ለአምላከ ሰማይ።,"At that hour there was a great earthquake, and a tenth of the city fell. Seven thousand people were killed by the earthquake, and the rest were afraid and gave glory to the God of heaven.”" +ሁለተኛው ወዮ አልፎአል፤ እነሆ ሦስተኛው ወዮ በቶሎ ይመጣል።ሰባተኛው መለከት,ወበዝ ኀለፈት ካልእት ሕማም ወተርፈት ሣልሲት ሕማም።,The second horror is over. The third horror is coming soon.Seventh trumpet +ሰባተኛው መልአክ መለከቱን ነፋ፤ በሰማይም“የዓለም መንግሥት ለጌታችንና ለእርሱ ለክርስቶስ ሆነች፤ለዘላለምም እስከ ዘላለም ይነግሣል፤”,ወሶበ ጠቅዐ ሳብዕ መልአክ መጽአ ቃል ዐቢይ እምሰማይ ዘይብል ኮነት መንግሥተ ዓለም ለእግዚአብሔር ወለመሲሑ ወይነግሥ ለዓለመ ዓለም።,"Then the seventh angel blew his trumpet, and there were loud voices in heaven saying,“The kingdom of the world has becomethe kingdom of our Lord and his Christ,and he will rule forever and always.”" +የሚሉ ታላላቅ ድምፆች ሆኑ። በእግዚአብሔርም ፊት በዙፋኖቻቸው የተቀመጡ ሃያ አራቱ ሽማግሌዎች በግምባራቸው ተደፍተው,ወእልክቱኒ ዕሥራ ወአርባዕቱ ሊቃናት እለ ይነብሩ ቅድመ እግዚአብሔር በበ መናብርቲሆሙ ሰገዱ በገጾሙ ቅድመ እግዚአብሔር።,"Then the twenty-four elders, who were seated on their thrones before God, fell on their faces and worshipped God." +ለእግዚአብሔር እየሰገዱ እንዲህ አሉ“ያለህና የነበርህ ሁሉን የምትገዛ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ!ትልቁን ኀይልህን ስለ ያዝህ ስለ ነገሥህም እናመሰግንሃለን፤,ወይቤሉ ነአኵተከ እግዚኦ እግዚአብሔር ዘኵሎ ትመልክ ዘሀሎከ ወትሄሉ እስመ አንሣእከ ኀይለከ ዐቢየ ወነሣእከ መንግሥተ።,"They said,“We give thanks to you, Lord God Almighty,who is and was,for you have taken your great power and enforced your rule." +አሕዛብም ተቈጡ፤ ቍጣህም መጣ፤በሙታንም ትፈርድ ዘንድ ዘመን መጣ፤ ለባሪያዎችህም ለነቢያትና ለቅዱሳንስምህንም ለሚፈሩት ለታናናሾችና ለታላላቆችም ዋጋቸውን ትሰጥዘንድ፥ ምድርንም የሚያጠፉትን ታጠፋ ዘንድ ዘመን መጣ።”,ወአሕዛብሰ ተምዑ እስመ በጽሖሙ መዓትከ ወዘመኖሙ ለሙታን በዘይትኴነኑ ወከመ ተሀቦሙ ዕሴቶሙ ለአግብርቲከ ለነቢያት ወለቅዱሳን ወለእለ ይፈርሁ ስመከ ለንኡሶሙ ��ለዐቢዮሙ ወከመ ትኰንኖሙ ለእለ ያማስንዋ ለምድር።,"The nations were enraged, but your wrath came.The time came for the dead to be judged.The time came to reward your servants, the prophets and saints,and those who fear your name, both small and great,and to destroy those who destroy the earth.”" +በሰማይም ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ፤ የኪዳኑም ታቦት በመቅደሱ ታየ፤ መብረቅና ድምፅም ነጐድጓድም የምድርም መናወጥ ታላቅም በረዶ ሆነ።,ወእምዝ ተርኅወ መቅደሱ ለእግዚአብሔር ዘውስተ ሰማይ ወአስተርአየት ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር እንተ ውስተ መቅደሱ ወመጽአ መብረቅ ወቃለ ነጐድጓድ ወድልቅልቅ ወበረድ ዐቢይ።,"Then God’s temple in heaven was opened, and the chest containing his covenant appeared in his temple. There were lightning, voices, thunder, an earthquake, and large hail." +ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ፤ ፀሐይን ተጐናጽፋ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የዐሥራ ሁለት ከዋክብት አክሊል የተቀዳጀች አንዲት ሴት ነበረች።,ወአስተርአየ ተኣምር ዐቢይ በውስተ ሰማይ ብእሲት እንተ ትለብስ ፀሓየ ወወርኅ ታሕተ እገሪሃ ወዲበ ርእሳኒ አክሊል ዘዐሠርቱ ወክልኤቱ ከዋክብት።,"Then a great sign appeared in heaven: a woman clothed with the sun, with the moon under her feet and a crown of twelve stars on her head." +እርስዋም ፀንሳ ነበር፤ ምጥም ተይዛ ልትወልድ ተጭንቃ ጮኸች።,ወፅንስት ይእቲ ብእሲት ወትግዕር ወተሐምም ለወሊድ።,"She was pregnant, and she cried out because she was in labor, in pain from giving birth." +ሌላም ምልክት በሰማይ ታየ፤ ይኸውም ታላቅ ቀይ ዘንዶነው፤ ሰባት ራሶችና ዐሥር ቀንዶችም ነበሩት፤ በራሶቹም ላይ ሰባት ዘውዶች ነበሩ፤,ወአስተርአየ ካልእ ተኣምር በውስተ ሰማይ አርዌ ዐቢይ ወቀይሕ ዘሰብዐቱ አርእስቲሁ ወዐሠርቱ አቅርንቲሁ ወውስተ አርእስቲሁ ሰብዐቱ ቀጸላ።,"Then another sign appeared in heaven: it was a great fiery red dragon, with seven heads and ten horns, and seven royal crowns on his heads." +ጅራቱም የሰማይን ከዋክብት ሲሶ እየሳበ ወደ ምድር ጣላቸው። ዘንዶውም ሴቲቱ በወለደች ጊዜ ሕፃንዋን እንዲበላ ልትወልድ ባላት ሴት ፊት ቆመ።,ወበዘነቡ ይስሕብ ሣልስተ እዴሆሙ ለከዋክብተ ሰማይ ወያወርዶሙ ውስተ ምድር ወቆመ ውእቱ አርዌ አንጻረ ይእቲ ብእሲት ከመ ሶበ ወለደት ይብላዕ ሕፃና።,"His tail swept down a third of heaven’s stars and threw them to the earth. The dragon stood in front of the woman who was about to give birth so that when she gave birth, he might devour her child." +አሕዛብንም ሁሉ በብረት በትር ይገዛቸው ዘንድ ያለውን ልጅ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ልጅዋም ወደ እግዚአብሔርና ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ።,ወወለደት ወልደ ተባዕተ ዘውእቱ ይርዕዮሙ ለኵሉ አሕዛብ በበትረ ኀጺን ወመሠጥዎ ለውእቱ ሕፃን ወወሰድዎ ኀበ እግዚአብሔር ወኀበ መንበሩ።,"She gave birth to a son, a male child who is to rule all the nations with an iron rod. Her child was snatched up to God and his throne." +ሴቲቱም ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን በዚያ እንዲመግቡአት በእግዚአብሔር ተዘጋጅቶላት ወደ ነበረው ስፍራ ወደ በረሓ ሸሸች።,ወጐየት ይእቲ ብእሲት ውስተ ገዳም ወውስተ መካን ዘአስተዳለወ ላቲ እግዚአብሔር ከመ ትትዐቀብ በህየ በኵሉ መዋዕል ዐሠርተ ወክልኤተ ምእተ ወስሳ ዕለተ።,"Then the woman fled into the desert, where God has prepared a place for her. There she will be taken care of for one thousand two hundred sixty days.Michael and the dragon" +በሰማይም ሰልፍ ሆነ፤ ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ። ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ፤,ወጸብእዎ በሰማይ ለውእቱ አርዌ ሚካኤል ወመላእክቲሁ ወተጻብኦሙ ውእቱ አርዌ ምስለ መላእክቲሁ።,"Then there was war in heaven: Michael and his angels fought the dragon. The dragon and his angels fought back," +አልቻላቸውምም፤ ከዚያም ወዲያ በሰማይ ስፍራ አልተገኘላቸውም።,ወስእኖሙ ወኢረከበ እንከ መካነ በውስተ ሰማይ።,"but they did not prevail, and there was no longer any place for them in heaven." +ዓለሙ��ም ሁሉ የሚያስተው፥ ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ተጣለ፤ ወደ ምድር ተጣለ፤ መላእክቱም ከእርሱ ጋር ተጣሉ።,ወወድቀ ውስተ ምድር ውእቱ አርዌ ዐቢይ ወአርዌሰ ዐቢይ ውእቱ ቀዲሙ ዘአስሐቶ ለኵሉ ዓለም ዘስሙ ሰይጣን ወወድቀ ውስተ ምድር ወመላእክቲሁኒ ወድቁ ምስሌሁ ውስተ ምድር።,"So the great dragon was thrown down. The old snake, who is called the devil and Satan, the deceiver of the whole world, was thrown down to the earth; and his angels were thrown down with him." +ታላቅም ድምፅ በሰማይ ሰማሁ፤ እንዲህ ሲል“አሁን የአምላካችን ማዳንና ኀይል መንግሥትም የክርስቶስም ሥልጣን ሆነ፤ቀንና ሌሊትም በአምላካችን ፊት የሚከሳቸውየወንድሞቻችን ከሳሽ ተጥሎአልና።,ወሰማዕኩ ቃለ ዐቢየ በውስተ ሰማይ ዘይብል ኮነት መድኀኒት ወኀይል ወመንግሥት ለአምላክነ ወሥልጣን ለመሲሑ እስመ ወድቀ መስተዋድይ ዘአስተዋደዮሙ ለአበዊነ ቅድመ እግዚአብሔር መዐልተ ወሌሊተ።,"Then I heard a loud voice in heaven say,“Now the salvation and power and kingdom of our God,and the authority of his Christ have come.The accuser of our brothers and sisters,who accuses them day and night before our God,has been thrown down." +እነርሱም በበጉ ደም በምስክራቸውም ቃል ድል ነሡት፤ነፍሳቸውንም እስከ ሞት ድረስ አልወደዱም።,ወሞእዎ እሙንቱ በእንተ ደመ በግዑ ወበእንተ ቃለ ጽድቆሙ እስመ ኢያብደሩ ነፍሶሙ እስከ ለሞት።,They gained the victory over him on account of the blood of the Lamband the word of their witness.Love for their own lives didn’t make them afraid to die. +ስለዚህ ሰማይና በውስጡ የምታድሩ ሆይ! ደስይበላችሁ፤ለምድርና ለባሕር ወዮላቸው፤ዲያብሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቍጣ ወደ እናንተ ወርዶአልና።”,ወበእንቲኣሆሙ ተፈሥሑ ሰማያት ወእለ ይነብሩ ውስቴቶን አሌ ላ ለምድር ወለባሕር እስመ ወረደ ሰይጣን ውስቴቶሙ ምስለ ዐቢይ ሕምዙ እስመ የአምር ከመ ውኁድ መዋዕል ተርፎ።,"Therefore, rejoice, you heavens and you who dwell in them.But oh! The horror for the earth and sea!The devil has come down to you with great rage,for he knows that he only has a short time.”The dragon pursues the woman" +ዘንዶውም ወደ ምድር እንደ ተጣለ ባየ ጊዜ ወንድ ልጅ የወለደችውን ሴት አሳደዳት።,ወሶበ ርእየ ዝክቱ አርዌ ከመ ወድቀ ውስተ ምድር ዴገና ለእንታክቲ ብእሲት እንተ ወለደት ሕፃነ ተባዕተ።,"When the dragon saw that he had been thrown down to the earth, he chased the woman who had given birth to the male child." +ከእባቡም ፊት ርቃ አንድ ዘመን፥ ዘመናትም፥ የዘመንም እኵሌታ ወደ ምትመገብበት ወደ ስፍራዋ ወደ በረሓ እንድትበር ለሴቲቱ ሁለት የታላቁ ንሥር ክንፎች ተሰጣት።,ወተውህባ ለይእቲ ብእሲት ክልኤ ክንፍ ከመ ዘዐቢይ ንስር ከመ ትሥርር ውስተ ገዳም ወውስተ መካን ኀበ ትትዐቀብ በኵሉ መዋዕል ዘመነ ወአዝማነ ወመንፈቀ ዘመን እምቅድመ ገጹ ለውእቱ አርዌ ወሠረረ ወዴገና ውእቱ አርዌ።,But the woman was given the two wings of the great eagle so that she could fly to her place in the desert. There she would be taken care of—out of the snake’s reach—for a time and times and half a time. +እባቡም ሴቲቱ በወንዝ እንድትወሰድ ሊያደርግ ወንዝ የሚያህልን ውሃ ከአፉ በስተ ኋላዋ አፈሰሰ።,ወአውፅአ እምነ አፉሁ ውእቱ አርዌ ማየ ብዙኀ እንተ ድኅሬሃ ለይእቲ ብእሲት ከመ ፈለግ ዐቢይ ከመ ይንሥኣ ውኂዙ።,Then from his mouth the snake poured a river of water after the woman so that the river would sweep her away. +ምድሪቱም ሴቲቱን ረዳቻት፤ ምድሪቱም አፍዋን ከፍታ ዘንዶው ከአፉ ያፈሰሰውን ወንዝ ዋጠችው።,ወረድአታ ምድር ለይእቲ ብእሲት ወአርኀወት አፉሃ ምድር ወሰረበቶ ለውእቱ ውኂዝ ዘአውኀዘ ውእቱ አርዌ እምነ አፉሁ ወኢያእመረ ከመ ተውህበ ላቲ ክንፍ።,But the earth helped the woman. The earth opened its mouth and swallowed the river that the dragon poured out of his mouth. +ዘንዶውም በሴቲቱ ላይ ተቈጥቶ የእግዚአብሔርን ትእዛ��ት የሚጠብቁትን የኢየሱስም ምስክር ያላቸውን ከዘርዋ የቀሩትን ሊዋጋ ሄደ፤,ወተምዐ ውእቱ አርዌ ላዕለ ይእቲ ብእሲት ወሖረ ይጽብኦሙ ለእለ ተርፉ ውሉዳ ወለእለ የዐቅቡ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወይሄልዉ በጽድቁ ለኢየሱስ ክርስቶስ።,"So the dragon was furious with the woman, and he went off to make war on the rest of her children, on those who keep God’s commandments and hold firmly to the witness of Jesus.The beast from the sea" +በባሕርም አሸዋ ላይ ቆመ።,ወቆመ ውእቱ አርዌ ላዕለ ኆፃ ባሕር።,"Then the dragon stood on the seashore," +አንድም አውሬ ከባሕር ሲወጣ አየሁ፤ ዐሥር ቀንዶችና ሰባት ራሶች ነበሩት፤ በቀንዶቹም ላይ ዐሥር ዘውዶች በራሶቹም ላይ የስድብ ስም ነበረ።,ወወፅአ ካልእ አርዌ እምነ ባሕር ዘዐሠርቱ አቅርንቲሁ ወሰብዐቱ አርእስቲሁ ወውስተ አቅርንቲሁ ዐሠርቱ ቀጸላ ወውስተ አርእስቲሁ ስመ ፅርፈት።,"and I saw a beast coming up out of the sea. It had ten horns and seven heads. Each of its horns was decorated with a royal crown, and on its heads were blasphemous names." +ያየሁትም አውሬ ነብር ይመስል ነበር፤ እግሮቹም እንደ ድብ እግሮች፥ አፉም እንደ አንበሳ አፍ ነበሩ። ዘንዶውም ኀይሉንና ዙፋኑን ትልቅም ሥልጣን ሰጠው።,ወይመስል ውእቱ አርዌ ነምረ ወእገሪሁ ከመ ድብ ወአፉሁ ከመ አንበሳ ወወሀቦ ዝክቱ አርዌ ቀዳማዊ ኀይሎ ወመንበሮ ወዕበየ ሥልጣኑ።,"The beast I saw was like a leopard. Its feet were like a bear’s, and its mouth was like a lion’s mouth. The dragon gave it his power, throne, and great authority." +ከራሶቹም ለሞት እንደ ታረደ ሆኖ አንዱን አየሁ፤ ለሞቱ የሆነውም ቍስል ተፈወሰ። ምድርም ሁሉ አውሬውን እየተከተለ ተደነቀ፤,ወአሐቲ እምነ አርእስቲሁ እንተ ተረግዘት በሞት ወቍስለ ሞቱሰ ሐይወ ወአንከረቶ ኵላ ምድር ወተለውዎ ለውእቱ አርዌ።,"One of its heads appeared to have been slain and killed, but its deadly wound was healed. So the whole earth was amazed and followed the beast." +ለዘንዶውም ሰገዱለት፤ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም “አውሬውን ማን ይመስለዋል? እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል?” እያሉ ሰገዱለት።,ወሰገዱ ሎቱ ለዝክቱ አርዌ ቀዳማዊ እስመ ወሀቦ ለዝንቱ አርዌ ሥልጣኖ ወሰገዱ ሎቱ ለውእቱ አርዌ እንዘ ይብሉ መኑ ይመስሎ ለዝንቱ አርዌ ወመኑ ይክል ጸቢኦቶ።,"They worshipped the dragon because it had given the beast its authority. They worshipped the beast and said, “Who is like the beast, and who can fight against it?”" +ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው፤ በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው።,ወተውህበ ሎቱ አፍ ከመ ይንብብ ዐቢያተ ወፅርፈታተ ወተውህበ ሎቱ ሥልጣን ይግበር ተአምረ ዘፈቀደ አርብዓ ወልክኤተ አውራኀ።,"The beast was given a mouth that spoke boastful and blasphemous things, and it was given authority to act for forty-two months." +እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ።,ወእምዝ ፈትሐ አፉሁ ከመ ይፅርፍ ላዕለ እግዚአብሔር ወላዕለ ስሙ ወላዕለ ጽርሐ መቅደሱ ዘበሰማይ።,It opened its mouth to speak blasphemies against God. It blasphemed God’s name and his dwelling place . +ቅዱሳንንም ይዋጋ ዘንድ ድልም ያደርጋቸው ዘንድ ተሰጠው፤ በነገድና በወገንም በቋንቋም በሕዝብም ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠው።,ወተውህቦ ከመ ይግበር ጸብአ ምስለ ቅዱሳን ወይማኦሙ ወተውህቦ ሥልጣን ላዕለ ኵሉ አሕዛብ ወሕዝብ ወበሓውርት ወነገድ።,"It was also allowed to make war on the saints and to gain victory over them. It was given authority over every tribe, people, language, and nation." +ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።,ወሰገዱ ሎቱ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ዲበ ምድር እለ ኢኮኑ ጽሑፋነ አስማቲሆሙ ውስተ መጽሐፈ ሕይወት ዘበግዑ ዘተቀትለ ዘእምፍጥረተ ዓለም።,"All who live on earth worshipped it, all whose names hadn’t been written—from the time the earth was made—in the scroll of life of the Lamb who was slain." +ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ፤,Whoever has ears must listen: +ይማረክ ዘንድ ያለው ማንም ቢኖር ወደ ምርኮነት ይሄዳል፤ በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል። የቅዱሳን ትዕግሥትና እምነት በዚህ ነው።,ወተፄወወኒ ኅሊናየ ወዘሰ ቀተለ በመጥባሕት ሀለዎ ይሙት በመጥባሕት ወዝየ ውእቱ ትዕግሥቶሙ ወሃይማኖቶሙ ለቅዱሳን ብፅዕት ወኢአንክሮቱ ለሰይጣን።,"If any are to be taken captive, then into captivity they will go. If any are to be killed by the sword, then by the sword they will be killed. This calls for endurance and faithfulness on the part of the saints." +ሌላም አውሬ ከምድር ሲወጣ አየሁ፤ የበግ ቀንዶችን የሚመስሉ ሁለት ቀንዶችም ነበሩት እንደ ዘንዶም ይናገር ነበር።,ወእምዝ ወፅአ ካልእ አርዌ እምነ ምድር ዘክልኤቱ አቅርንቲሁ ወይመስል ከመ በግዕ ወይነብብ ከመ አርዌ።,"Then I saw another beast coming up from the earth. It had two horns like a lamb, but it was speaking like a dragon." +በፊተኛውም አውሬ ሥልጣን በእርሱ ፊት ሁሉን ያደርጋል። ለሞቱ የሆነውም ቍስል ተፈወሰለት፤ ለፊተኛው አውሬ ምድርና በእርሱ የሚኖሩት እንዲሰግዱለት ያደርጋል።,ወበሥልጣኑ ለቀዳማዊ አርዌ ይገብር ኵሎ በቅድሜሁ ወይሬስያ ለምድር ወለእለሂ ይነብሩ ውስቴታ ይስግዱ ሎቱ ለቀዳማዊ አርዌ ዘሐይወ እምቍስለ ሞቱ።,"It exercises all the authority of the first beast in its presence. It also makes the earth and those who live in it worship the first beast, whose fatal wound was healed." +እሳትንም እንኳ ከሰማይ ወደ ምድር በሰው ፊት እስኪያወርድ ድረስ ታላላቆችን ምልክቶች ያደርጋል።,ወይገብር ተአምራተ ዐበይተ ከመ ያውርድ እምሰማይ እሳተ ውስተ ምድር በቅድመ ዕጓለ እመሕያው።,It does great signs so that it even makes fire come down from heaven to earth in the presence of the people. +በአውሬውም ፊት ያደርግ ዘንድ ከተሰጡት ምልክቶች የተነሣ በምድር የሚኖሩትን ያስታል፤ የሰይፍም ቍስል ለነበረውና በሕይወት ለኖረው ለአውሬው ምስልን እንዲያደርጉ በምድር የሚኖሩትን ይናገራል።,ወያስሕቶሙ ለእለ ይነብሩ ዲበ ምድር በእንተ ተኣምር ዘተውህበ ሎቱ ይግበር በቅድመ ውእቱ አርዌ ወይቤሎሙ ለእለ ይነብሩ ውስተ ምድር ከመ ይግበሩ አምሳሎ ለዝንቱ አርዌ ዘቈስለ በመጥባሕት ወሐይወ።,It deceives those who live on earth by the signs that it was allowed to do in the presence of the beast. It told those who live on earth to make an image for the beast who had been wounded by the sword and yet came to life again. +የአውሬው ምስል ሊናገር እንኳ ለአውሬውም ምስል የማይሰግዱለትን ሁሉ ሊያስገድላቸው፥ ለአውሬው ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠው ተሰጠው።,ወተውህበ ሎቱ ይደይ ውስቴቱ መንፈሰ ለአምሳለ ዝንቱ አርዌ ከመ ይንብብ ምስሉ ለውእቱ አርዌ ወገብሮሙ ለኵሎሙ እለ ኢሰገዱ ለአምሳለ ዝንቱ አርዌ ከመ ይሙቱ።,It was allowed to give breath to the beast’s image so that the beast’s image would even speak and cause anyone who didn’t worship the beast’s image to be put to death. +ታናናሾችና ታላላቆችም ባለጠጋዎችና ድሆችም ጌታዎችና ባሪያዎችም ሁሉ በቀኝ እጃቸው ወይም በግምባራቸው ምልክትን እንዲቀበሉ፥,ወይገብር ኵሉ ንኡሱ ወዐቢዩ አብዕልት ወነዳያን አግብርት ወአግዓዝያን ከመ ይጽሐፉ ውስተ እደዊሆሙ እንተ የማን ወእመ አኮ ውስተ ፍጽሞሙ።,"It forces everyone—the small and great, the rich and poor, the free and slaves—to have a mark put on their right hand or on their forehead." +የአውሬውም ስም ወይም የስሙ ቍጥር ያለው ምልክት የሌለበት ማንም ሊገዛ ወይም ሊሸጥ እንዳይችል ያደርጋል።,ወከመ አልቦ ዘይክል ሠዪጠ ወተሣይጦ እንበለ እለ ጽሑፋን እሙንቱ ትእምርተ ስሙ ለውእቱ አርዌ አው ዘኍልቈ ስሙ።,It will not allow anyone to make a purchase or sell anything unless the person has the mark with the beast’s name or the number of its name. +ጥበብ በዚህ አለ። አእምሮ ያለው የአውሬውን ቍጥር ይቍጠረው፤ ቍጥሩ የሰው ቍጥር ነውና፤ ቍጥሩም ስድስት መቶ ስድሳ ስድስት ነው።,ወዘሰ ጠቢብ ውእቱ ወዘቦ ልብ የአምር ኍላቌሁ ለውእቱ አርዌ እስመ አምጣነ ዕጓለ እመሕያው ውእቱ ወኍላቌሁኒ ስድስቱ ምእት ወስሳ ወስድስቱ።,"This calls for wisdom. Let the one who understands calculate the beast’s number, for it’s a human being’s number. Its number is six hundred sixty-six." +አየሁም፤ እነሆም በጉ በጽዮን ተራራ ቆሞ ነበር፤ ከእርሱም ጋር ስሙና የአባቱ ስም በግምባራቸው የተጻፈላቸው መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ።,ወእምዝ ቆመ ዝክቱ በግዕ ላዕለ ደብረ ጽዮን ወምስሌሁ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ እልፍ ወአርብዓ ምእት እለ ጽሑፍ ውስተ ፍጽሞሙ ስሙ ወስመ አቡሁ ወስመ ቅዱስ መንፈሱ።,"Then I looked, and there was the Lamb, standing on Mount Zion. With him were one hundred forty-four thousand who had his name and his Father’s name written on their foreheads." +እንደ ብዙ ውሃም ድምፅና እንደ ታላቅ ነጐድጓድ ድምፅ ያለ ከሰማይ ድምፅን ሰማሁ፤ ደርዳሪዎችም በገና እንደሚደረድሩ ያለ ድምፅ ሰማሁ።,ወመጽአ ቃል እምሰማይ ከመ ቃለ ማይ ብዙኅ ወከመ ቃለ ነጐድጓድ ዐቢይ ወከመ ቃለ መሰናቁት ሶበ ይሰነቅዉ በበ መሰንቆታቲሆሙ።,I heard a sound from heaven that was like the sound of rushing water and loud thunder. The sound I heard was like that of harpists playing their harps. +በዙፋኑም ፊት በአራቱም እንስሶችና በሽማግሌዎቹ ፊት አዲስ ቅኔ ዘመሩ፤ ከምድርም ከተዋጁት ከመቶ አርባ አራት ሺህ በቀር ያን ቅኔ ሊማር ለማንም አልተቻለውም።,ወየሐልዩ ማኅሌተ ሐዲሰ ቅድመ መንበሩ ወቅድመ እልክቱ አርባዕቱ እንስሳሁ ወእልክቱኒ ሊቃናት ወአልቦ ዘይክል አእምሮታ ለይእቲ ማኅሌት ዘእንበለ እልክቱ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ እልፍ ወአርብዓ ምእት እለ ተቤዘዉ እምነ ምድረ ግብፅ።,"They sing a new song in front of the throne, the four living creatures, and the elders. And no one could learn the song except the one hundred forty-four thousand who had been purchased from the earth." +ከሴቶች ጋር ያልረከሱ እነዚህ ናቸው፤ ድንግሎች ናቸውና። በጉ ወደሚሄድበት የሚከተሉት እነዚህ ናቸው። ለእግዚአብሔርና ለበጉ በኵራት እንዲሆኑ ከሰዎች የተዋጁ እነዚህ ናቸው።,እለ ንጹሓን እሙንቱ እምአንስት በከመ ተወልዱ እሙንቱ እለ ተለውዎ ለበግዑ ኀበ ሖረ እለ ቀደሙ ተቤዝዎ እምነ ዕጓለ እመሕያው ለእግዚአብሔር ወለበግዑ።,"They weren’t defiled with women, for these people who follow the Lamb wherever he goes are virgins. They were purchased from among humankind as early produce for God and the Lamb." +በአፋቸውም ውሸት አልተገኘም፤ ነውር የለባቸውም።የሦስቱ መላእክት መልእክቶች,ወኢተረክበ ሐሰት ውስተ አፉሆሙ እስመ ንጹሓን እሙንቱ እምኀጢአት።,No lie came from their mouths; they are blameless.Messages of three angels +በምድርም ለሚኖሩ ለሕዝብም ለነገድም ለቋንቋም ለወገንም ሁሉ ይሰብክ ዘንድ የዘላለም ወንጌል ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ መካከል ሲበር አየሁ፤,ወእምዝ መጽአ ካልእ መልአክ እንዘ ይሠርር ማእከለ ሰማይ ወምድር ወይጸውር ወንጌለ ዘለዓለም ከመ ይስብክ ሎሙ ለእለ ይነብሩ ዲበ ምድር ወለኵሎሙ አሕዛብ ወሕዝብ ወነገድ ወበሓውርት።,"Then I saw another angel flying high overhead with eternal good news to proclaim to those who live on earth, and to every nation, tribe, language, and people." +በታላቅ ድምፅም “የፍርዱ ሰዓት ደርሶአልና እግዚአብሔርን ፍሩ፤ ክብርንም ስጡት፤ ሰማይንና ምድርንም ባሕርንም የውሃንም ምንጮች ለሠራው ስገዱለት፤” አለ።,እንዘ ይብል በቃል ዐቢይ ፍርህዎ ለእግዚአብሔር ወሰብሕዎ እስመ በጽሐት ሰዓተ ደይኑ ዐቢይ ወስግዱ ሎቱ ለዘገብረ ሰማየ ወምድረ ወባሕረ ወአፍላገ ወአንቅዕተ ማያት።,"He said in a loud voice, “Fear God and give him glory, for the hour of his judgment has come. Worship the one who made heaven and earth, the sea and springs of water.”" +ሌላም ሁለተኛ መልአክ “አሕዛብን ���ሉ የዝሙትዋን ቍጣ ወይን ጠጅ ያጠጣች ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች! ወደቀች!” እያለ ተከተለው።,ወካልእ መልአክ ተለዎ እንዘ ይብል ወድቀት ባቢሎን ሀገር ዐባይ እምነ ወይነ መንሱታ ወዝሙታ ዘአስተየት ለኵሉ አሕዛብ።,"Another angel, a second one, followed and said, “Fallen, fallen is Babylon the great! She made all the nations drink the wine of her lustful passion.”" +ሦስተኛም መልአክ በታላቅ ድምፅ እንዲህ እያለ ተከተላቸው፤ “ለአውሬውና ለምስሉ የሚሰግድ በግምባሩም ወይም በእጁ ምልክቱን የሚቀበል ማንም ቢኖር፥,ወሣልስ መልአክ ተለዎሙ እንዘ ይብል በቃል ዐቢይ ዘሰገደ ለዝክቱ አርዌ ወለምስሉ ወዘጽሑፍ ትእምርተ ስሙ ውስተ ፍጽሙ አው ውስተ እዴሁ።,"Then another angel, a third one, followed them and said in a loud voice, “If any worship the beast and its image, and receive a mark on their foreheads or their hands," +እርሱ ደግሞ በቍጣው ጽዋ ሳይቀላቅል ከተዘጋጀው ከእግዚአብሔር ቍጣ ወይን ጠጅ ይጠጣል፤ በቅዱሳንም መላእክትና በበጉ ፊት በእሳትና በዲን ይሰቃያል።,ይስተይ ውእቱኒ ወይነ መዓቱ ለእግዚአብሔር ዘቅዱሕ ውስተ ጽዋዐ መዓቱ ዘኢኮነ ቱሱሐ ወይትኰነን በእሳት ወተይ በቅድመ መላእክቲሁ ወበቅድመ በግዑ።,"they themselves will also drink the wine of God’s passionate anger, poured full strength into the cup of his wrath. They will suffer the pain of fire and sulfur in the presence of the holy angels and the Lamb." +የሥቃያቸውም ጢስ ለዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ይወጣል፤ ለአውሬውና ለምስሉም የሚሰግዱ የስሙንም ምልክት የሚቀበል ሁሉ ቀንና ሌሊት ዕረፍት የላቸውም።”,ወዐርገ ጢሰ ደይኖሙ ለዓለመ ዓለም ወአልቦሙ ዕረፍት መዓልተ ወሌሊተ ወዘንተ ኵነኔ ይረክቡ እለ ይሰግዱ ለውእቱ አርዌ ወለምስሉ ወእለ ይጽሕፉ ትእምርተ ስሙ።,"The smoke of their painful suffering goes up forever and always. There is no rest day or night for those who worship the beast and its image, and those who receive the mark of its name.”" +የእግዚአብሔርን ትእዛዛት የሚጠብቁት ኢየሱስንም በማመን የሚጸኑት ቅዱሳን ትዕግሥታቸው በዚህ ነው።,ወዝ ውእቱ ትዕግሥቶሙ ለቅዱሳን እለ የዐቅቡ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወሃይማኖቶ ለኢየሱስ።,"This calls for the endurance of the saints, who keep God’s commandments and keep faith with Jesus." +ከሰማይም እንዲህ የሚል ድምፅ ሰማሁ። “ይህንን ጻፍ፡ ከእንግዲህ ወዲህ በጌታ የሚሞቱ ሙታን ብፁዓን ናቸው።” መንፈስም “አዎን! ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ፥ ሥራቸውም ይከተላቸዋል፤” ይላል።የምድር መከር ጊዜ,ወመጽአ ቃል እምሰማይ ዘይብል ጸሐፍ ይእዜ ብፁዓን እለ ሞቱ በእንተ እግዚአብሔር እወ ከማሁ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ከመ ያዕርፉ እምነ ጻማሆሙ ወይተልዎሙ ግብሮሙ ወይወስዶሙ ኀበ ነቅዐ ማየ ሕይወት።በዓለ ማዕጸድ,"And I heard a voice from heaven say, “Write this: Favored are the dead who die in the Lord from now on.”“Yes,” says the Spirit, “so they can rest from their labors, because their deeds follow them.”Two harvests of the earth" +አየሁም፤ እነሆም ነጭ ደመና በደመናውም ላይ የሰውን ልጅ የሚመስል ተቀምጦአል፤ በራሱም ላይ የወርቅ አክሊል በእጁም ስለታም ማጭድ ነበረው።,ወመጽአት ደመና ብርህት ወውስተ ይእቲ ደመና ይነብር ወልደ ዕጓለ እመሕያው ወአክሊለ ወርቅ ዲበ ርእሱ ወማዕጸድ በሊኅ ውስተ እዴሁ።,"Then I looked, and there was a white cloud. On the cloud was seated someone who looked like the Human One. He had a gold crown on his head and a sharp sickle in his hand." +ሌላ መልአክም ከመቅደሱ ወጥቶ በደመናው ላይ ለተቀመጠው “የማጨድ ሰዓት ስለ ደረሰ ማጭድህን ስደድና እጨድ፤ የምድሪቱ መከር ጠውልጓልና፤” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ።,ወወፅአ ካልእ መልአክ እምነ መቅደሱ ለእግዚአብሔር ወይጸርሕ ሎቱ በቃል ዐቢይ ለዘይነብር ውስተ ደመና ወይብል ፈኑ ማዕጸደከ በሊኀ ወዕጽድ እስመ በጽሐት ሰዓት ለዐጺድ እስመ የብሰ ማእረረ ምድር።,"Another angel came out of the temple, calling in a loud voice to the one seated on the cloud: “Use your sickle to reap the harvest, for the time to harvest has come, and the harvest of the earth is ripe.”" +በደመናውም ላይ የተቀመጠው ማጭዱን ወደ ምድር ጣለው፤ ምድርም ታጨደች።,ወእምዝ አልዐለ ማዕጸዶ ውእቱ ዘይነብር ውስተ ደመና ላዕለ ምድር ወተዐጽደት ምድር።,"So the one seated on the cloud swung his sickle over the earth, and the earth was harvested." +ሌላ መልአክም በሰማይ ካለው መቅደስ ወጣ፤ እርሱም ደግሞ ስለታም ማጭድ ነበረው።,ወወፅአ ካልእ መልአክ እምነ መቅደሱ ዘውስተ ሰማይ ወይጸውር ውእቱኒ ማዕጸደ በሊኀ።,"Then another angel came out of the temple in heaven, and he also had a sharp sickle." +በእሳትም ላይ ሥልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከመሠዊያው ወጥቶ ስለታም ማጭድ ያለውን “ዘለላዎቹ ፈጽመው በስለዋልና ስለታሙን ማጭድህን ስደድና በምድር ያለውን የወይን ዛፍ ዘለላዎች ቍረጥ፤” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጠራ።,ወካልእ መልአክ ተለዎ እምነ ምሥዋዕ ዘውእቱ ሥሉጥ ላዕለ እሳት ወጸውዖ በቃል ዐቢይ ለዝክቱ ዘይጸውር ማዕጸደ በሊኀ ወይቤሎ ፈኑ ማዕጸደከ በሊኀ ወቅሥም አስካሎ ለዐጸደ ወይና ለምድር እስመ ዐቢይ አስካሉ።,"Still another angel, who has power over fire, came out from the altar. He said in a loud voice to the one who had the sharp sickle, “Use your sharp sickle to cut the clusters in the vineyard of the earth, because its grapes are ripe.”" +መልአኩም ማጭዱን ወደ ምድር ጣለው፤ በምድርም ካለው ከወይን ዛፍ ቈርጦ ወደ ታላቁ ወደ እግዚአብሔር ቍጣ መጥመቂያ ጣለ።,ወነሥአ ውእቱ መልአክ ማዕጸዶ ወአውረደ ውስተ ምድር ወቀሠመ ቦቱ ዐጸደ ወይና ለምድር ወወደዮ ውስተ ምክያደ መዓቱ ለእግዚአብሔር ዐቢይ።,"So the angel swung his sickle into the earth, and cut the vineyard of the earth, and he put what he reaped into the great winepress of God’s passionate anger." +የወይኑም መጥመቂያ ከከተማ ውጭ ተረገጠ፤ እስከ ፈረሶች ልጓምም የሚደርስ ደም ርቀቱ ሺህ ስድስት መቶ ምዕራፍ ሆኖ ከመጥመቂያው ወጣ።,ወአኬድዎ በምክያድ በአፍኣ እምነ ሀገር ወወፅአ ደም እምነ ውእቱ ምክያድ ወበጽሐ እስከ ኀበ ልጓመ ፈረስ ወውኅዘ እስከ ዐሠርቱ ወስድስቱ ምዕራፍ።,"Then the winepress was trampled outside the city, and the blood came out of the winepress as high as the horses’ bridles for almost two hundred miles." +ሌላም ታላቅና ድንቅ ምልክት በሰማይ አየሁ፤ የእግዚአብሔር ቍጣ በእነርሱ ስለሚፈጸም ኋለኛዎቹን ሰባት መቅሠፍቶች የያዙ ሰባት መላእክት ታዩ።,ወአስተርአየ ተአምር ዐቢይ በሰማይ ሰብዐቱ መላእክት እለ ይጸውሩ ሰብዐተ መቅሠፍተ በዘቦቱ የኀልቅ መዓቱ ለእግዚአብሔር።,"Then I saw another great and awe-inspiring sign in heaven. There were seven angels with seven plagues—and these are the last, for with them God’s anger is brought to an end." +በእሳትም የተቀላቀለውን የብርጭቆ ባሕር የሚመስለውን አየሁ፤ በአውሬውና በምስሉም በስሙም ቍጥር ላይ ድል ነሥተው የነበሩት የእግዚአብሔርን በገና ይዘው በብርጭቆ ባሕር ላይ ሲቆሙ አየሁ።,ወእምዝ ርኢኩ ባሕረ እንተ ትመስል ከመ ማህው ወድምርት ይእቲ በእሳት ወእልክቱ እለ ሞእዎ ለዝክቱ አርዌ ወለምስሉ ወለኍልቈ ስሙ ይቀውሙ ላዕለ ይእቲ ባሕር ወይጸውሩ መሰንቆ መዝሙር ዘእግዚአብሔር።,"Then I saw what appeared to be a sea of glass mixed with fire. Those who gained victory over the beast, its image, and the number of its name were standing by the glass sea, holding harps from God." +-,ወይሴብሕዎ ለእግዚአ ኵሉ በከመ ሰብሐ ሙሴ ገብረ እግዚአብሔር በስብሐተ በግዑ ወይብሉ ዐቢይ ወመድምም ግብርከ እግዚኦ እግዚአብሔር ዘኵሎ ትመልክ ጽድቅ ወርትዕ ፍናዊከ ዘነገሥከ ላዕለ ኵሉ አሕዛብ።,"They sing the song of Moses, God’s servant, and the song of the Lamb, saying,“Great and awe-inspiring are your works,Lord God Almighty.Just and true are your ways,king of the nations." +“ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ! ሥራህ ታላቅና ድንቅ ነው፤የአሕዛብ ንጉሥ ሆይ! መንገድህ ትክክልና እውነተኛ ነው���ጌታ ሆይ! የማይፈራህና ስምህን የማያከብር ማን ነው?አንተ ብቻ ቅዱስ ነህና፤ የጽድቅም ሥራህ ስለተገለጠ አሕዛብ ሁሉ ይመጣሉ፤ በፊትህም ይሰግዳሉ፤”እያሉ የእግዚአብሔርን ባሪያ የሙሴን ቅኔና የበጉን ቅኔ ይዘምራሉ።,ወመኑ ዘኢይፈርሀከ ወኢይሴብሕ ለስምከ እስመ ባሕቲትከ ጻድቅ አንተ ወሥሉጥ አንተ ላዕለ ኵሉ አሕዛብ ወይሰግዱ ቅድሜከ እግዚኦ ኵሉ ተግባርከ እስመ አስተርአየ ኵነኔከ።,"Who won’t fear you, Lord, and glorify your name?You alone are holy.All nations will come and fall down in worship before you,for your acts of justice have been revealed.”Seven bowl plagues" +ከዚህም በኋላ አየሁ፤ የምስክርም ድንኳን መቅደስ በሰማይ ተከፈተ፤,ወእምድኅረ ዝንቱ ተርኅወ መቅደስ ዘደብተራ ስምዕ ዘውስተ ሰማይ።,"After this I looked, and the temple in heaven—that is, the tent of witness—was opened." +ሰባቱንም መቅሠፍት የያዙ ሰባቱ መላእክት ከመቅደሱ ወጡ፤ ከተልባ እግርም የተሠራ ጥሩ የጌጥ ልብስ ለበሱ፤ ደረታቸውንም በወርቅ መታጠቂያ ታጠቁ።,ወወፅኡ እልክቱ ሰብዐቱ መላእክት እለ ይጸውሩ ሰብዐተ መቅሠፍተ እምነ መቅደሱ ወይለብሱ አልባሰ ንጹሐ ወብሩሀ ወቅኑታን እሙንቱ በቅናተ ወርቅ እንተ መንገለ እንግድዓቲሆሙ።,"The seven angels, who have the seven plagues, came out of the temple. They were clothed in pure bright linen and had gold sashes around their waists." +ከአራቱም እንስሶች አንዱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ የሚኖር የእግዚአሔር ቍጣ የሞላባቸውን ሰባት የወርቅ ጽዋዎች ለሰባቱ መላእክት ሰጣቸው።,ወአሐዱ እምነ እልክቱ አርባዕቱ እንስሳሁ መጠዎሙ ለእልክቱ ሰብዐቱ መላእክት ሰብዐተ ጽዋዓተ ወርቅ ምሉኣነ መዓቱ ለእግዚአብሔር ዘሕያው ለዓለመ ዓለም።,Then one of the four living creatures gave the seven angels seven gold bowls full of the anger of the God who lives forever and always. +ከእግዚአብሔርም ክብርና ከኀይሉ ጢስ በመቅደሱ ሞላበት፤ የሰባቱ መላእክት ሰባቱ መቅሰፍት እስኪፈጸሙ ድረስ አንድ እንኳ ወደ መቅደሱ ይገባ ዘንድ አልቻለም።,ወእምዝ መልአ መቅደሱ ጢሰ መዓቱ ለእግዚአብሔር እምስብሐቲሁ ወእምኀይሉ ወአልቦ ዘይክል በዊአ ውስተ መቅደሱ እስከ ኀልቀ ሰብዐቱ መቅሠፍት ዘሰብዐቱ መላእክት።,"The temple was filled with smoke from God’s glory and power, and no one could go into the temple until the seven plagues of the seven last angels were brought to an end." +,, +ለሰባቱም መላእክት “ሄዳችሁ የእግዚአብሔርን ቁጣ ጽዋዎች በምድር ውስጥ አፍስሱ፤” የሚል ታላቅ ድምፅ ከመቅደሱ ሰማሁ።,ወይቤሎሙ ቃል እምሰማይ እምነ መቅደሱ ለእልክቱ ሰብዐቱ መላእክት ሑሩ ወከዐዉ ጽዋዐ መዓቱ ለእግዚአብሔር ውስተ ኵላ ምድር።,"Then I heard a loud voice from the temple say to the seven angels, “Go and pour out the seven bowls of God’s anger on the earth.”" +ፊተኛውም ሄዶ ጽዋውን በምድር ውስጥ አፈሰሰ፤ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ክፉኛ የሚነዘንዝ ቍስል ሆነባቸው።,ወሖረ መልአክ ቀዳማዊ ወከዐወ ጽዋዖ ውስተ ምድር ወመጽአ ላዕለ እልክቱ ሰብእ እለ ጸሐፉ ትእምርቶ ለዝክቱ አርዌ ወሰገዱ ለምስሉ ወመጽአ ላዕሌሆሙ ጸልዕ እኩይ።,"So the first angel poured his bowl on the earth, and a nasty and terrible sore appeared on the people who had the beast’s mark and worshipped its image." +ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕር ውስጥ አፈሰሰ፤ እንደ ሞተም ሰው ደም ሆነ፤ በባሕርም ከሚኖሩት ሕይወት ያለበት ነፍስ ሁሉ ሞተ።,ወከዐወ ካልእ መልአክ ጽዋዖ ውስተ ባሕር ወኮነት ባሕር ደመ ወሞተ ኵሉ ነፍሰ ሕይወት ዘውስተ ባሕር።,"The second angel poured his bowl into the sea, and the sea turned into blood, like the blood of a corpse, and every living thing in the sea died." +ሦስተኛውም ጽዋውን በወንዞችና በውሃ ምንጮች ውስጥ አፈሰሰ፤ እነርሱም ደም ሆኑ።,ወከዐወ ሣልስ መልአክ ጽዋዖ ውስተ አፍላግ ወውስተ አንቅዕተ ማያት ወኮኑ ደመ ኵሉ አንቅዕተ ማያት።,"The third angel poured his bowl into the rivers and springs of water, and they turned into blood." +የውሃውም መልአክ “ያለህና የነበርህ ጌታ ሆይ! ቅዱስ ሆይ! እንዲህ ስለፈረድህ ጻድቅ ነህ፤,ወይቤ መልአከ አንቅዕተ ማያት ጻድቅ አንተ እግዚኦ ወራትዕ ዘሀለውከ ወትሄሉ ወከመዝ ኰነንከ።,"Then I heard the angel of the waters say,“You are just, holy one, who is and was,because you have given these judgments." +የቅዱሳንንና የነቢያትን ደም ስላፈሰሱ ደምን ደግሞ አጠጥተሃቸዋል፤ የሚገባቸው ነውና፤” ብሎ ሲናገር ሰማሁ።,እስመ ከዐዉ ደመ ቅዱሳኒከ ወነቢያቲከ ወአስተይካሆሙ ደሞሙ እስመ ይደልዎሙ።,"They poured out the blood of saints and prophets,and you have given them blood to drink. They deserve it!”" +ከመሰዊያውም “አዎን፤ ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ! ፍርዶችህ እውነትና ጽድቅ ናቸው፤” ብሎ ሲናገር ሰማሁ።,ወሰማዕኩ ቃለ ዘይቤ በውስተ ምሥዋዕ እወ እግዚኦ እግዚአብሔር ዘኵሎ ትመልክ ጽድቅ ወርትዕ ኵነኔከ።,"And I heard the altar say,“Yes, Lord God Almighty, your judgments are true and just.”" +አራተኛውም ጽዋውን በፀሐይ ላይ አፈሰሰ፤ ሰዎችንም በእሳት ልታቃጥል ተሰጣት።,ወከዐወ ራብዕ መልአክ ጽዋዖ ውስተ ፀሓይ ወተውህበ ሎቱ ሐሩር ከመ ያውዕዮ ለሰብእ በእሳት።,"The fourth angel poured his bowl on the sun, and it was allowed to burn people with fire." +ሰዎችም በታላቅ ትኵሳት ተቃጠሉ፤ በነዚህም መቅሠፍቶች ላይ ሥልጣን ያለውን የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ፤ ክብርንም እንዲሰጡት ንስሓ አልገቡም።,ወውዕየ ሰብእ በዐቢይ ሐሩር እስከ ይፀርፉ ላዕለ ስመ እግዚአብሔር ዘውእቱ ሥሉጥ ላዕለ እልክቱ መቅሠፍታት ወኢነስሑ ከመ ያእኵትዎ።,"The people were burned by intense heat, and they cursed the name of the God who had power over these plagues. But they didn’t change their hearts and lives and give him glory." +አምስተኛውም ጽዋውን በአውሬው ዙፋን ላይ አፈሰሰ፤ መንግሥቱም ጨለማ ሆነች፤ ከስቃይም የተነሣ መላሶቻቸውን ያኝኩ ነበር፤,ወከዐወ ኀምስ መልአክ ጽዋዖ ላዕለ መንበሩ ወላዕለ መንግሥቱ ለዝክቱ አርዌ ወጸልመት መንግሥቱ እስከ ይሜጽሩ ልሳናቲሆሙ ሰብእ በሕማም።,"The fifth angel poured his bowl over the beast’s throne, and darkness covered its kingdom. People bit their tongues because of their pain," +ከስቃያቸውና ከቍስላቸውም የተነሣ የሰማይን አምላክ ተሳደቡ፤ ከሥራቸውም ንስሓ አልገቡም።,ወእስከ ይፀርፉ ላዕለ እግዚአ ሰማይ እምነ ሕማመ አጽልዕቲሆሙ ወኢነስሑ እምነ ግብሮሙ።,and they cursed the God of heaven because of their pains and sores; but they didn’t turn away from what they had done. +ስድስተኛውም ጽዋውን በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ ላይ አፈሰሰ፤ ከፀሐይም መውጫ ለሚመጡ ነገሥታት መንገድ እንዲሰናዳላቸው ውሃው ደረቀ።,ወከዐወ ሳድስ መልአክ ጽዋዖ ውስተ ፈለግ ዐቢይ ዘኤፍራጥስ ወየብሰ ማዩ ከመ ትደሎ ፍኖቶሙ ለነገሥት እለ እምነ ምሥራቀ ፀሓይ።,Then the sixth angel poured his bowl on the great river Euphrates. Its water was dried up so that the way was ready for the kings from the east. +ከዘንዶውም አፍና ከአውሬው አፍ ከሐሰተኛውም ነቢይ አፍ ጓጕንቸሮች የሚመስሉ ሦስት ርኵሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ፤,ወእምዝ ወፅኡ እምነ አፉሁ ለዝንቱ አርዌ ቀዳማዊ ወእምአፉሁ ለአንበሳ ወእምአፉሁ ለሐሳዌ ነቢይ ሠለስቱ አጋንንት ርኩሳን ወከመ ቈርነናዓት እሙንቱ መንፈሰ አጋንንት።,"Then I saw three unclean spirits, like frogs, come from the dragon’s mouth, the beast’s mouth, and the mouth of the false prophet." +ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸውና፥ በታላቁም ሁሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደሚሆነው ጦር እንዲያስከትቱአቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገሥታት ይወጣሉ።,ወይገብሩ ተአምራተ ወይወፅኡ ላዕለ ኵሉ ነገሥት እለ ውስተ ኵሉ ዓለም ወያስተጋብእዎሙ ይትቃተሉ በዕለት ዐባይ እንተ እግዚአብሔር ዘኵሎ ይመልክ።,"These are demonic spirits that do signs. They go out to the kings of the whole world, to gather them for battle on the great day of God the Almighty." +“እነሆ እንደ ሌባ ሆኜ እመጣለሁ፤ ራቁቱን እንዳይሄድ ኀፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።”,ወናሁ እመጽእ ግብተ ከመ ሰራቂ ወብፁዕ ዘይተግህ፥ ወየዐቅብ አልባሲሁ ከመ ኢይሑር ዕራቆ ወኢያስተርኢ ኀፍረቱ።, +በዕብራይስጥም አርማጌዶን ወደሚባል ስፍራ እስከተቱአቸው።,ወአስተጋብኦሙ ውስተ መካን ዘስሙ አርማጌዶን በዕብራይስጥ።,"The spirits gathered them at the place that is called in Hebrew, Harmagedon." +ሰባተኛውም ጽዋውን በአየር ውስጥ አፈሰሰ፤ ከመቅደሱም ውስጥ “ተፈጽሞአል!” የሚል ታላቅ ድምጽ ከዙፋኑ ወጣ።,ወከዐወ ሳብዕ መልአክ ጽዋዖ ውስተ ነፋስ ወወፅአ ቃል ዐቢይ እምነ መቅደሱ ወእም ኀበ መንበሩ ዘይብል ኀልቀ።,"Then the seventh angel poured his bowl into the air, and a loud voice came out from the temple, from the throne, saying, “It is done!”" +መብረቅና ድምጽም ነጎድጓድም ሆኑ፤ ትልቅም የምድር መናወጥ ሆነ፤ ሰው በምድር ከተፈጠረ ጀምሮ እንዲህ ያለ ታላቅ መናውጥ ከቶ አልነበረም፤ ከሁሉ በለጠ።,ወእምዝ ኮነ መብረቅ ወቃለ ነጐድጓድ ወመጽአ ዐቢይ ድልቅልቅ ዘኢኮነ ከማሁ እምአመ ተፈጥረ ዕጓለ እመሕያው ውስተ ምድር ወኢይከውንሂ ዘከማሁ ድልቅልቅ ዐቢይ።,"There were lightning strikes, voices, and thunder, and a great earthquake occurred. The earthquake was greater than any that have occurred since there have been people on earth." +ታላቂቱም ከተማ በሦስት ተከፋፈለች፤ የአሕዛብም ከተማዎች ወደቁ። ታላቂቱም ባቢሎን የብርቱ ቍጣው ወይን ጠጅ የሞላበትን ጽዋ እንዲሰጣት በእግዚአብሔር ፊት ታሰበች።,ወኮነት ሀገር ዐባይ ሠለስተ መክፈልተ ወአህጉረ አሕዛብኒ ወድቃ ወለባቢሎንኒ ዐባይ ተዘከርዋ ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ይመጥውዋ ጽዋዐ ሕምዘ ወይነ መዓቱ ለእግዚአብሔር።,"The great city split into three parts, and the cities of the nations fell. God remembered Babylon the great so that he gave her the wine cup of his furious anger." +ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ፤ ተራራዎችም አልተገኙም።,ወጠፍኣ ኵሎን ደሰያት ወአድባርኒ ኢተረክቡ።,"Every island fled, and the mountains disappeared." +በሚዛንም አንድ ታላንት የሚያህል ታላቅ በረዶ በሰዎች ላይ ከሰማይ ወረደባቸው፤ ሰዎቹም ከበረዶው መቅሰፍት የተነሣ እግዚአብሔርን ተሳደቡ፤ መቅሰፍቱ እጅግ ታላቅ ነውና።,ወወረደ እምሰማይ ላዕለ ሰብእ ዐቢይ በረድ ዘመጠነ መካልይ ወፀረፉ ሰብእ ላዕለ ስመ እግዚአብሔር በእንተ ውእቱ መቅሠፍተ በረድ እስመ ዐቢይ ውእቱ መቅሠፍቱ ጥቀ።,"Huge hailstones weighing about one hundred pounds came down from heaven on the people. They cursed God for the plague of hail, because the plague was so terrible." +ሰባቱንም ጽዋዎች ከያዙ ከሰባቱ መላእክት አንዱ መጥቶ “ና፤ በብዙም ውሃዎች ላይ የተቀመጠችውን የታላቂቱን ጋለሞታ ፍርድ አሳይሃለሁ፤,ወመጽአ አሐዱ እምነ እልክቱ ሰብዐቱ መላእክት እለ ይጸውሩ ሰብዐተ ጽዋዓተ ወይቤለኒ ነዓ አርኢከ ደይና ለእንታክቲ ዘማ ዐባይ እንተ ትነብር ውስተ ማያት ብዙኅ።,"Then one of the seven angels who had the seven bowls spoke with me. “Come,” he said, “I will show you the judgment upon the great prostitute, who is seated on deep waters." +የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ፤ በምድርም የሚኖሩ ከዝሙትዋ ወይን ጠጅ ሰከሩ፤” ብሎ ተናገረኝ።,እንተ ምስሌሃ ዘመዉ ነገሥተ ምድር ወሰክሩ እለ ይነብሩ ዲበ ምድር እምነ ወይነ ዝሙታ።,"The kings of the earth have committed sexual immorality with her, and those who live on earth have become drunk with the wine of her whoring.”" +በመንፈስም ወደ በረሓ ወሰደኝ፤ የስድብም ስሞች በሞሉበት፥ ሰባት ራሶችና ዐሥር ቀንዶችም ባሉበት በቀይ አውሬ ላይ አንዲት ሴት ተቀምጣ አየሁ።,ወእምዝ ወሰደኒ መንፈስ ገዳመ ወርኢኩ ብእሲተ ትጼዐን ላዕለ አርዌ ቀይሕ ዘምሉእ አስማተ ፅርፈት ዘሰብዐቱ አርእስቲሁ ወዐሠርቱ አቅርንቲሁ።,Then he brought me in a Spirit-inspired trance to a desert. There I saw a woman seated on a scarlet beast that was covered with blasphemous names. It had seven heads and ten horns. +ሴቲቱም በቀይና በሐምራዊ ልብስ ተጐናጽፋ በወርቅና በከበሩ ድንጋዮች በዕንቈችም ተሸልማ ነበር፤ በእጅዋም የሚያስጸይፍ ነገር የዝሙትዋም ርኵሰት የሞላባትን የወርቅ ጽዋ ያዘች፤,ወትለብስ ይእቲ ብእሲት ልብሰ ወርቅ ዘቦ ሜላት ወዘቦ ለይ ወዕንቍ ክቡር ወባሕርያት ወትጸውር ውስተ እዴሃ ጽዋዐ ወርቅ ዘምሉእ ርኵሰ ወግማኔ ዝሙታ።,"The woman wore purple and scarlet clothing, and she glittered with gold and jewels and pearls. In her hand she held a gold cup full of the vile and impure things that came from her activity as a prostitute." +በግምባርዋም ምስጢር የሆነ ስም “ታላቂቱ ባቢሎን፥ የጋለሞታዎችና የምድር ርኵሰት እናት” ተብሎ ተጻፈ።,ወጽሑፍ ውስተ ፍጽማ አስማተ ምሥጢራ ለባቢሎን ዐባይ ዘይብል እሞን ለዘማት ወዘርኵሳ ለምድር።,"A name—a mystery—was written on her forehead: “Babylon the great, the mother of prostitutes and the vile things of the earth.”" +ሴቲቱም በቅዱሳን ደምና በኢየሱስ ምስክሮች ደም ሰክራ አየኋት።ባየኋትም ጊዜ እጅግ ታላቅ ድንቅ አደነቅሁ።,ወስክርት ይእቲ ብእሲት እምደሞሙ ለቅዱሳን ወእምደሞሙ ለጻድቃኒሁ ለኢየሱስ ወአንከርክዋ ሶበ ርኢክዋ ዐቢየ ተደመምኩ።,I saw that the woman was drunk on the blood of the saints and the blood of Jesus’ witnesses. I was completely stunned when I saw her. +መልአኩም አለኝ “የምትደነቅ ስለ ምንድር ነው? የሴቲቱን ምስጢርና የሚሸከማትን፥ ሰባት ራሶችና ዐስር ቀንዶች ያሉትን የአውሬውን ምስጢር እኔ እነግርሃለሁ።,ወይቤለኒ ዝክቱ መልአክ ምንተ ታነክር አነ እነግረከ ምሥጢራ ለዛቲ ብእሲት ወለዝክቱ አርዌ ዘይጸውራ ወሰብዐቱ አርእስቲሁ ወዐሠርቱ አቅርንቲሁ።,"Then the angel said to me, “Why are you amazed? I will tell you the mystery of the woman and the seven-headed, ten-horned beast that carries her." +ያየኸው አውሬ አስቀድሞ ነበረ፤ አሁንም የለም፤ ከጥልቁም ይወጣ ዘንድ አለው፤ ወደ ጥፋትም ይሄዳል፤ ስሞቻቸውም ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ በሕይወት መጽሐፍ ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ አውሬው አስቀድሞ እንደነበረ አሁንም እንደሌለ፥ ነገር ግን እንዳለ ሲያዩ ያደንቃሉ።,ወዝክቱኒ አርዌ ዘርኢከ ሀለወ ወኢሀለወ ወሀለዎ ይዕርግ እምነ ቀላይ ወየሐውር ለሙስና ወይዴመሙ በእንቲኣሁ እለ ይነብሩ ዲበ ምድር እለ ኢኮነ ጽሑፈ አስማቲሆሙ ውስተ መጽሐፈ ሕይወት ዘእምፍጥረተ ዓለም ሶበ ርእይዎ ለውእቱ አርዌ ከመ ሀለወ ወኢሀለወ እንዘ ሀለወ።,"The beast that you saw was and is not, and is about to come up out of the abyss and go to destruction. Those who live on earth, whose names haven’t been written in the scroll of life from the time the earth was made, will be amazed when they see the beast, because it was and is not and will again be present." +ጥበብ ያለው አእምሮ በዚህ ነው። ሰባቱ ራሶች ሴቲቱ የተቀመጠችባቸው ሰባት ተራራዎች ናቸው፤,ወዘቦ ልብ ወጥበብ የአምሮ ለዝንቱ ወለዝንቱሰ አርዌ ዘርኢከ ሰብዐቱ አርእስቲሁ ዝንቱ ሰብዐቱ አርእስት ሰብዐቱ አድባር እሙንቱ እለ ዲቤሆሙ ትነብር ዛቲ ብእሲት።,This calls for an understanding mind. The seven heads are seven mountains on which the woman is seated. They are also seven kings. +ሰባት ነገሥታት ደግሞ ናቸው፤ አምስቱ ወድቀዋል፤ አንዱም አለ፤ የቀረውም ገና አልመጣም፤ ሲመጣም፥ ጥቂት ጊዜ ሊቆይ ይገባዋል።,ወሰብዐቱ አድባር ሰብዐቱ ነገሥት እሙንቱ ወኀምስቱ ወድቁ ወአሐዱ ባሕቲቱ ሀለወ ወአሐዱ ኢመጽአ ዓዲ ወሶበ መጽአ ይነብር ኅዳጠ መዋዕለ።,"Five kings have fallen, the one is, and the other hasn’t yet come. When that king comes, he must remain for only a short time." +የነበረውና የሌለውም አውሬ ራሱ ደግሞ ስምንተኛው ነው፤ ከሰባቱም አንዱ ነው፤ ወደ ጥፋትም ይሄዳል።,ወዝክቱኒ አርዌ ዘሀለወ ወኢሀለወ ሳምኖሙ ውእቱ ወምስለ እሉ ሰብዐቱ ውእቱ የሐውር ለሙ��ና።,"As for the beast that was and is not, it is itself an eighth king that belongs to the seven, and it is going to destruction." +ያየሃቸውም ዐሥሩ ቀንዶች ገና መንግሥትን ያልተቀበሉ ዐሥር ነገሥታት ናቸው፤ ዳሩ ግን ከአውሬው ጋር ለአንድ ሰዓት እንደ ነገሥታት ሥልጣንን ይቀበላሉ።,ወእሉሰ ዐሠርቱ አቅርንቲሁ ዘርኢከ ዐሠርቱ ነገሥት እሙንቱ እለ ዓዲ ኢጸንዐት መንግሥቶሙ ወባሕቱ ከመ ነገሥት ሥልጣን ቦሙ ለአሐቲ ሰዓት ወይትነሥኡ ምስለ ዝኩ አርዌ።,"The ten horns that you saw are ten kings, who haven’t yet received royal power. But they will receive royal authority for an hour, along with the beast." +እነዚህ አንድ አሳብ አላቸው፤ ኀይላቸውንና ሥልጣናቸውንም ለአውሬው ይሰጣሉ።,ወአሐዱ ምክሮሙ ወኀይሎሙ ወሥልጣኖሙ አግብኡ ለዝክቱ አርዌ።,"These kings will be of one mind, and they will give their power and authority to the beast." +እነዚህ በጉን ይወጋሉ፤ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል፤ ከእርሱም ጋር ያሉ የተጠሩና የተመረጡ የታመኑም ደግሞ ድል ይነሣሉ።”,ወይጻብኡ ምስለ በግዑ ወይመውኦሙ በግዑ እስመ እግዚአ አጋእዝት ውእቱ ወንጉሠ ነገሥት ውእቱ ወእለ ምስሌሁኒ ስሙያን ወኅሩያን ወመሃይምናን እሙንቱ።,"They will make war on the Lamb, but the Lamb will emerge victorious, for he is Lord of lords and King of kings. Those with him are called, chosen, and faithful.”" +አለኝም “ጋለሞታይቱ የተቀመጠችባቸው ያየሃቸው ውሃዎች፥ ወገኖችና ብዙ ሰዎች አሕዛብም ቋንቋዎችም ናቸው።,ወዝንቱ ማያት ዘርኢከ ዘኀቤሆሙ ትነብር ዛቲ ብእሲት ዘማ አሕዛብ ወሕዝብ ወበሐውርት ወሰብእ እሙንቱ።,"Then he said to me, “The waters that you saw, where the prostitute is seated, are peoples, crowds, nations, and languages." +ያየሃቸውም ዐሥር ቀንዶችና አውሬው ጋለሞታይቱን ይጣላሉ፤ ባዶዋንና ራቁትዋንም ያደርጓታል፤ ሥጋዋንም ይበላሉ፤ በእሳትም ያቃጥሉአታል።,ወዝንቱ ዐሠርቱ አቅርንቲሁ ወዝንቱኒ አርዌ ዘርኢከ ይጸንሕዋ እሙንቱ ለዛቲ ዘማ ወያማስንዋ ወያዐርቅዋ ወይበልዕዋ ሥጋሃ ወኪያሃሰ ያውዕይዋ በእሳት።,"As for the ten horns that you saw, they and the beast will hate the prostitute. They will destroy her and strip her bare. They will devour her flesh and burn her with fire" +እግዚአብሔር አሳቡን እንዲያደርጉ አንድንም አሳብ እንዲያደርጉ የእግዚአብሔርም ቃል እስኪፈጸም ድረስ መንግሥታቸውን ለአውሬው እንዲሰጡ በልባቸው አገብቶአልና።,እስመ እግዚአብሔር ወደየ ውስተ ልቦሙ ከመ ይኅበሩ በአሐዱ ምክር ወያግብኡ መንግሥቶሙ ለዝክቱ አርዌ እስከ አመ ይትፌጸም ቃለ እግዚአብሔር።,"because God moved them to carry out his purposes. That is why they will be of one mind and give their royal power to the beast, until God’s words have been accomplished." +ያየሃትም ሴት በምድር ነገሥታት ላይ የምትነግሥ ታላቂቱ ከተማ ናት።”,ወዛቲ ብእሲት እንተ ርኢካ ሀገር ዐባይ ይእቲ እንተ ትነግሥ ላዕለ መንግሥታተ ምድር።,The woman whom you saw is the great city that rules over the kings of the earth.” +ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፤ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች።,ወእምድኅረ ዝንቱ ወረደ ካልእ መልአክ እምሰማይ ወቦ ዐቢይ ሥልጣን ወበርሀት ምድር እምብርሃነ ገጹ ወእምስብሐቲሁ።,"After this I saw another angel coming down from heaven. He had great authority, and the earth was filled with light because of his glory." +በብርቱም ድምፅ “ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች! ወደቀች! የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፤ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤,ወጸርሐ በዐቢይ ቃል ወይቤ ወድቀት ባቢሎን ሀገር ዐባይ ወኮነት ማኅደረ ለአጋንንት ኀበ ይነብር ኵሉ ጋኔን ርኩስ ወምንባረ ኵሉ ዖፍ ርኩስ ወጽሉእ ወምንባረ ኵሉ አርዌ ርኩስ።,"He called out with a loud voice, saying, “Fallen, fallen is Babylon the great! She has become a home for demons and a lair for every unclean spirit. She is a lair for every unclean bird, and a lair for every unclean and disgusting beast" +አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሣ ወድቀዋልና፤ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ፤ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኀይል የተነሣ ባለጠጋዎች ሆኑ፤” ብሎ ጮኸ።,እስመ እምነ ሕምዘ ወይነ ዝሙታ ወድቁ ኵሎሙ አሕዛብ ወነገሥተ ምድርኒ እለ ዘመዉ ምስሌሃ ወሠየጠ ምድርኒ እለ በልዑ እምነ ኀይለ ነፈርዐጻ።,"because all the nations have fallen due to the wine of her lustful passion. The kings of the earth committed sexual immorality with her, and the merchants of the earth became rich from the power of her loose and extravagant ways.”" +ከሰማይም ሌላ ድምፅ እንዲህ ሲል ሰማሁ“ሕዝቤ ሆይ! በኀጢአትዋ እንዳትተባበሩ ከመቅሠፍትዋም እንዳትቀበሉ ከእርስዋ ዘንድ ውጡ፤,ወመጽአ ካልእ ቃል እምሰማይ ዘይብል ፃኡ ሕዝብየ እምኔሃ ከመ ኢትትካፈልዋ ኀጢአታ ወኢይርከብክሙ መቅሠፍታ።,"Then I heard another voice from heaven say, “Come out of her, my people, so that you don’t take part in her sins and don’t receive any of her plagues." +ኀጢአትዋ እስከ ሰማይ ድረስ ደርሶአልና፤ እግዚአብሔርም ዐመፃዋን አሰበ።,እስመ ተለዋ ኀጣውኢሃ እስከ ሰማይ ወተዘከረ ላቲ እግዚአብሔር ዐመፃሃ።,"Her sins have piled up as high as heaven, and God remembered her unjust acts." +እርስዋ እንደ ሰጠች መጠን ብድራት መልሱላት፤እንደ ሥራዋም ሁለት እጥፍ ደርቡባት፤በቀላቀለችው ጽዋ ሁለት እጥፍ አድርጋችሁ ቀላቅሉባት፤,ወተበቀልዋ በከመ ይእቲ ተበቀለት ካዕበተ ምክዕቢት ዘከመ ገብረት ወበጽዋዕ ዘቀድሐት ቀድሑ ላቲ ካዕበቶ።,"Give her what she has given to others. Give her back twice as much for what she has done. In the cup that she has poured, pour her twice as much." +ራስዋን እንደ አከበረችና እንደ ተቀማጠለች ልክ ሥቃይና ሐዘን ስጡአት።በልብዋ ‘ንግሥት ሆኜ እቀመጣለሁ፤ ባልቴትም አልሆንም፤ ሐዘንም ከቶ አላይም፤’ ስላለች፥,ወአምጣነ ገፍዐት ወፈግዐት ከማሁ ሣቀይዋ ወአልሐውዋ እስመ ትቤ በልባ እነግሥ ለዝሉፉ ወኢይከውን መበለተ ወኢይሬኢ ላሐ።,"To the extent that she glorified herself and indulged her loose and extravagant ways, give her pain and grief. In her heart she says, ‘I sit like a queen! I’m not a widow. I’ll never see grief.’" +ስለዚህ በአንድ ቀን ሞትና ሐዘን ራብም የሆኑ መቅሰፍቶችዋ ይመጣሉ፤በእሳትም ትቃጠላለች፤ የሚፈርድባት እግዚአብሔር ብርቱ ነውና።”,ወበእንተ ዝንቱ በአሐቲ ሰዓት ይመጽእ ላዕሌሃ መቅሠፍታ ሞት ወላሕኒ ወረኀብኒ ወያውዕይዋ በእሳት እስመ ጽኑዕ ውእቱ እግዚአብሔር ዘይትቤቀላ።,"This is why her plagues will come in a single day—deadly disease, grief, and hunger. She will be consumed by fire because the Lord God who judges her is powerful." +ከእርስዋም ጋር የሴሰኑና የተቀማጠሉ የምድር ነገሥታት የመቃጠልዋን ጢስ ሲያዩ ስለ እርስዋ እየጮሁ እያሉ ያለቅሳሉ፤,ወይበክዩ ላዕሌሃ ነገሥተ ምድር ወይሬእይዋ እለ ዘመዉ ወፈግዑ ምስሌሃ።,"“The kings of the earth, who committed sexual immorality with her and shared her loose and extravagant ways, will weep and mourn over her when they see the smoke from her burning." +ሥቃይዋንም ከመፍራት የተነሣ በሩቅ ቆመው “አንቺ ታላቂቱ ከተማ! ብርቱይቱ ከተማ ባቢሎን! ወዮልሽ! ወዮልሽ! በአንድ ሰዓት ፍርድሽ ደርሶአልና፤” እያሉ ይናገራሉ።,ወሶበ ርእዩ ጢሰ እሳታ እምርኁቅ ቆሙ በእንተ ፍርሀተ ሥቃያ ወይቤሉ አሌ ላ አሌ ላ ለሀገር ባቢሎን ዐባይ ለሀገር ጽንዕት እስመ በጽሐት ሰዓተ ደይና።,"They will stand a long way off because they are afraid of the pain she suffers, and they will say, ‘Oh, the horror! Babylon, you great city, you powerful city! In a single hour your judgment has come.’" +የመርከባቸውንም ጭነት ከእንግዲህ ወዲህ የሚገዛ የለምና የምድር ነጋዴዎች ያለቅሱላታል፤ ያዝኑላትማል፤,ወይበክይዋ ሠየጠ ምድርኒ ወይላሕውዋ እስመ አልቦሙ ዘይሣየጥ ሎሙ ገራውሂሆሙ።,"“The merchants of the earth will weep and mourn over her, for no one buys their cargoes anymore—" +ጭነትም ወርቅና ብር፥ የከበረም ድንጋይ ዕንቁም፥ ቀጭንም ተልባ እግር፥ ቀይም ሐር፥ ሐምራዊም ልብስ፥ የሚሸትም እንጨት ሁሉ፥ ከዝሆን ጥርስም የተሠራ ዕቃ ሁሉ፥ እጅግም ከከበረ እንጨት፥ ከናስም ከብረትም ከዕብነ በረድም የተሠራ ዕቃ ሁሉ፥,ወርቀ ወብሩረ ወዕንቈ ክቡረ ወባሕርየ ወሜላተ ወአዝመረ ወለየ ወሰንሰሪቋተ ወኵሎ ዕፀ ሕቍ ወኵሎ ንዋየ ዘቀርነ ነጌ ወኵሎ ሠርጐ ዘቦ ዕንቍ ክቡር ወብርተ ወኀጺነ ወባላቀ ወርኳመ።,"cargoes of gold, silver, jewels, and pearls; fine linen, purple, silk, and scarlet; all those things made of scented wood, ivory, fine wood, bronze, iron, and marble;" +ቀረፋም፥ ቅመምም፥ የሚቃጠልም ሽቱ፥ ቅባትም፥ ዕጣንም፥ የወይን ጠጅም፥ ዘይትም፥ የተሰለቀ ዱቄትም፥ ስንዴም፥ ከብትም፥ በግም፥ ፈረስም፥ ሰረገላም፥ ባሪያዎችም፥ የሰዎችም ነፍሳት ነው።,ወቀናንሞ ወአበሞ ወዕጣነ ወሜሮነ ወስኂነ ወወይነ ወቅብዐ ወሥንዳሌ ወሥርናየ ወእንስሳ ወአባግዐ ወአፍራሰ ወሪዶነ ወፄዋ ወነፍሰ ሰብእ።,"cinnamon, incense, fragrant ointment, and frankincense; wine, oil, fine flour, and wheat; cattle, sheep, horses, and carriages; and slaves, even human lives." +“ነፍስሽም የጎመጀችው ፍሬ ከአንቺ ዘንድ አልፎአል፤ የሚቀማጠልና የሚያጌጥም ነገር ሁሉ ጠፍቶብሻል፤ ሰዎችም ከእንግዲህ ወዲህ ከቶ አያገኙአቸውም።”,ወአቅማሐትኪ ተኀድገ እምኔኪ ወኵሉ ስብሐትኪ ወብርሃንኪ ደመነ ወኢይረክብዎ እንከ ሠየጥኪ ለዝንቱ በውስቴትኪ።,"‘The fruit your whole being craved has gone from you. All your glitter and glamour are lost to you, never ever to be found again.’" +እነዚህን የነገዱ በእርስዋም ባለ ጠጋዎች የሆኑት እያለቀሱና እያዘኑ,ወይቀውሙ እምርኁቅ በእንተ ፍርሀተ ሥቃይኪ ወይበክዩኪ ወይላሕዉኪ።,"“The merchants who sold these things, and got so rich by her, will stand a long way off because they fear the pain she suffers. They will weep and mourn, and say," +-,ወይብሉ አሌ ላ አሌ ላ ለሀገር ዐባይ እንተ ትለብስ ሜላተ ወአዝመረ ወለየ እንተ ተገብረት በወርቅ ወበዕንቍ ክቡር ወበባሕርይ እስመ በአሐቲ ሰዓት ትማስን ብዕላ።,"‘Oh, the horror! The great city that wore fine linen, purple, and scarlet, who glittered with gold, jewels, and pearls—" +“በቀጭን ተልባ እግርና በቀይ ሐምራዊም ልብስ ለተጐናጸፈች በወርቅና በከበረ ድንጋይም በዕንቁም ለተሸለመች ለታላቂቱ ከተማ ወዮላት! ወዮላት! ይህን የሚያህል ታላቅ ባለ ጠግነት በአንድ ሰዓት ጠፍቶአልና፤” እያሉ ስቃይዋን ከመፍራት የተነሣ በሩቅ ይቆማሉ። የመርከብም መሪ ሁሉ በመርከብም ወደ ማናቸውም ስፍራ የሚሄድ ሁሉ መርከበኞችም ከባሕርም የሚጠቀሙ ሁሉ በሩቅ ቆሙ፤,ወኵሉ ዘሐዳፍ ወኵሉ ኪነተ አሕማር ወኖትያት ወኵሎሙ እለ ይትቀነዩ በውስተ ባሕር እምርኁቅ ቆሙ።,"in just one hour such great wealth was destroyed.’“Every sea captain, every seafarer, sailors, and all who make their living on the sea stood a long way off." +የመቃጠልዋንም ጢስ ባዩ ጊዜ “ታላቂቱን ከተማ የምትመስላት ምን ከተማ ነበረች?” እያሉ ጮኹ።,ወጸርሑ ሶበ ርእዩ ውዕየተ ሀገራ ወይቤሉ መኑ ይመስላ ለዛቲ ሀገር ዐባይ።,"They cried out as they saw the smoke from her burning and said, ‘What city was ever like the great city?’" +በራሳቸውም ላይ ትቢያ ነስንሰው እያለቀሱና እያዘኑ “በባሕር መርከቦች ያሉአቸውን ሁሉ ከባለ ጠግነትዋ የተነሣ ባለ ጠጋዎች ላደረገች ለታላቂቱ ከተማ ወዮላት! ወዮላት! በአንድ ሰዓት ጠፍታለችና፤” እያሉ ጮኹ።,ወወደዩ መሬተ ውስተ አርእስቲሆሙ ወይጸርሑ ወይበክይዋ ወይላሕውዋ ወይብሉ አሌ ላ አሌ ላ ለሀገር ዐባይ እንተ እምኔሃ ብዕሉ ኵሎሙ እለ ቦሙ አሕማር ውስተ ባሕር እምነ ክብራ እስመ በአሐቲ ሰዓት ማሰነት።,"They threw dust on their heads, and they cried out, weeping and mourning. They said, ‘Oh, the horror! The great city, where all who have ships at sea became so rich by her prosperity—in just one hour she was destroyed." +“ሰማይ ሆይ! ቅዱሳን ሐዋርያት ነቢያትም ሆይ! በእርስዋ ላይ ደስ ይበላችሁ፤ እግዚአብሔር ፈርዶላችኋልና።”,ለይትፈሣሕ ላዕሌሃ ሰማይ ወቅዱሳን ነቢያት ወሐዋርያት እስመ ተበቀለ እግዚአብሔር በቀለክሙ።,"Rejoice over her, heaven—you saints, apostles, and prophets—because God has condemned her as she condemned you.’”" +አንድም ብርቱ መልአክ ትልቅን ወፍጮ የሚመስልን ድንጋይ አንሥቶ እንዲህ ሲል ወደ ባሕር ወረወረው “ታላቂቱ ከተማ ባቢሎን እንዲህ ተገፍታ ትወድቃለች፤ ከእንግዲህም ወዲህ ከቶ አትገኝም።,ወነሥአ አሐዱ መልአክ ኀያል ወጽኑዕ እብነ ዐቢየ ከመ እንተ ማሕረጽ ወወገረ ውስተ ባሕር ወይቤ ከመዝ ትትገደፍ ባቢሎን ሀገር ዐባይ ወኢትትረከብ እንከ።,"Then a powerful angel picked up a stone that was like a huge millstone and threw it into the sea, saying, “With such violent force the great city of Babylon will be thrown down, and it won’t be found anymore." +በገና የሚመቱና የሚዘምሩም ድምፅ እንቢልታንና መለከትንም የሚነፉ ድምፅ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም፤ የእጅ ጥበብም ሁሉ አንድ ብልሃተኛ እንኳ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይገኝም፤ የወፍጮ ድምጽም ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም፤,ወኢይሰማዕ በውስቴታ ቃለ መሰናቁት ወእንዚራ ወማኅሌት ወቃለ ቀርን ኢይሰማዕ በውስቴታ ወኵሉ ኬንያ ወኵሉ ኪን ኢይትረከብ በውስቴታ ወአልቦ በውስቴታ ድምፀ ማሕረጽ ወኢብርሃነ ማኅቶት ወኢቃለ መርዓዊ ወመርዓት ኢይሰማዕ በውስቴታ።,"The sound of harpists and musicians, of pipers and trumpeters, will never be heard among you again. No craftsman of any kind will ever be found among you again. The sound of the hand mill will never be heard among you again." +የመብራትም ብርሃን ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይበራም፤ የሙሽራና የሙሽራይቱም ድምጽ ከእንግዲህ ወዲህ በአንቺ ውስጥ ከቶ አይሰማም፤ ነጋዴዎችሽ የምድር መኳንንት ነበሩና፤ በአስማትሽም አሕዛብ ሁሉ ስተዋልና።”,እስመ ሠየጥኪ መሳፍንተ ምድር እለ አስሐትኪዮሙ በሥራያትኪ ለኵሉ አሕዛበ ምድር።,"The light of a lamp will never shine among you again. The sound of a bridegroom and bride will never be heard among you again because your merchants ran the world, because all the nations were deceived by the spell you cast, and because" +በእርስዋም ውስጥ የነቢያትና የቅዱሳን ደም በምድርም የታረዱ ሁሉ ደም ተገኘባት።,ወተረክበ በላዕሌኪ ደመ ነቢያት ወዘቅዱሳን ወዘኵሎሙ እለ ተቀትሉ በውስተ ምድር በእንተ ስሙ ለክርስቶስ።,"the blood of prophets, of saints, and of all who have been slaughtered on the earth was found among you.”" +-,ወእምድኅረ ዝንቱ ተሰምዐ ቃል ዐቢይ እምሰማይ ከመ ዘብዙኅ ሰብእ ወይብሉ ሃሌ ሉያ እስመ ስብሐት ወፍርቃን ወኀይል ለአምላክነ።,"After this I heard what sounded like a huge crowd in heaven. They said,“Hallelujah! The salvation and glory and power of our God!" +ከዚህ በኋላ በሰማይ“ሃሌ ሉያ! በዝሙትዋ ምድርን ያጠፋችይቱን ታላቂቱን ጋለሞታስለ ፈረደባት፥ የባሪያዎቹንም ደም ከእጅዋ ስለ ተበቀለ፥ፍርዶቹ እውነትና ጽድቅ ናቸውና ማዳንና ክብር ኀይልም የአምላካችን ነው፤”ብሎ ሲናገር እንደ ብዙ ሕዝብ ታላቅ ድምፅ ያለ ድምፅን ሰማሁ።,እስመ ጽድቅ ወርትዕ ኵነኔሁ እስመ ኰነና ለዐባይ ዘማ እንተ አማሰነት ምድረ በዝሙታ ወተበቀለ ደመ ኵሎሙ አግብርቲሁ እምእዴሃ።,"His judgments are true and just,because he judged the great prostitute,who ruined the earth by her whoring,and he exacted the penalty for the blood of his servantsfrom her hand.”" +ደግመውም “ሃሌ ሉያ! ጢስዋም ለዘላለም እስከ ዘላለም ይወጣል፤” አሉ።,ወይብሉ ዳግመ ሃሌ ሉያ።,"Then they said a second time,“Hallelujah! Smoke goes up from her forever and always.”" +ሃያ አራቱም ሽማግሌዎችና አራቱ እንስሶች በፊታቸው ተደፍተው በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው ለእግዚአብሔር “አሜን! ሃሌ ሉያ!” እያሉ ሰገዱለት።,ወዐር�� ጢስ ዘለዓለመ ዓለም ወሰገዱ እልክቱ ዕሥራ ወአርባዕቱ ሊቃናት ወእልክቱኒ አርባዕቱ እንስሳሁ ለእግዚአብሔር ዘይነብር ዲበ መንበሩ ቅዱስ ወይብሉ አሜን ሃሌ ሉያ።,"The twenty-four elders and the four living creatures fell down and worshipped God, who is seated on the throne, and they said, “Amen. Hallelujah!”" +ድምፅም“ባሪያዎቹ ሁሉ እርሱንም የምትፈሩት ታናናሾችና ታላላቆችሆይ! አምላካችንን አመስግኑ፤”ሲል ከዙፋኑ ወጣ።,ወወፅአ ቃል እምሰማይ እምውስተ መንበሩ ዘይብል ሰብሑ ለአምላክነ ኵልክሙ አግብርቲሁ ወእለ ትፈርህዎ ንኡስክሙ ወዐቢይክሙ።,"Then a voice went out from the throne and said,“Praise our God, all you his servants,and you who fear him, both small and great.”" +እንደ ብዙ ሕዝብም ድምፅ፥ እንደ ብዙ ውሃዎችም ድምፅ፥ እንደ ብርቱም ነጐድጓድ ድምፅ ያለ ድምፅ እንዲህ ሲል ሰማሁ፤“ሃሌ ሉያ! ሁሉን የሚገዛ ጌታ አምላካችን ነግሦአልና።,ወእምዝ ሰማዕኩ ቃለ ከመ ዘብዙኅ ሰብእ ወከመ ቃለ ማይ ብዙኅ ወከመ ቃለ ነጐድጓድ ዐቢይ እንዘ ይብሉ ሃሌ ሉያ እስመ ነግሠ እግዚአብሔር ዘኵሎ ይመልክ።,"And I heard something that sounded like a huge crowd, like rushing water and powerful thunder. They said,“Hallelujah! The Lord our God, the Almighty,exercised his royal power!" +የበጉ ሰርግ ስለ ደረሰ ሚስቱም ራስዋን ስላዘጋጀች ደስ ይበለን፤ ሐሤትም እናድርግ፤ ክብርንም ለእርሱ እናቅርብ።,ለንትፈሣሕ ወንትኀሠይ ወነሀብ ሎቱ ስብሐተ እስመ በጽሐ መርዓ በግዑ ወብእሲትኒ ድሉት ይእቲ።,"Let us rejoice and celebrate, and give him the glory,for the wedding day of the Lamb has come,and his bride has made herself ready." +ያጌጠና የተጣራ ቀጭን የተልባ እግር ልብስ እንድትጐናጸፍ ተሰጥቶአታል።”ቀጭኑ የተልባ እግር የቅዱሳን ጽድቅ ሥራ ነውና።,ወተውህባ ላቲ ከመ ትልበስ ሜላተ ብርሃን ንጹሐ እስመ ውእቱ ሜላት ጽድቆሙ ለቅዱሳን።,"She was given fine, pure white linen to wear,for the fine linen is the saints’ acts of justice.”" +መልአኩም “ወደ በጉ ሰርግ እራት የተጠሩ ብፁዓን ናቸው፤” ብለህ ጻፍ፤ አለኝ። ደግሞም “ይህ የእግዚአብሔር እውነተኛ ቃል ነው፤” አለኝ።,ወይቤለኒ ጸሐፍ ብፁዓን እለ ተጸውዑ ውስተ በዓለ መርዓ በግዑ እስመ ዝንቱ ቃለ ጽድቅ ዘእግዚአብሔር ውእቱ።,"Then the angel said to me, “Write this: Favored are those who have been invited to the wedding banquet of the Lamb.” He said to me, “These are the true words of God.”" +ልሰግድለትም በእግሩ ፊት ተደፋሁ። እርሱም “እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካላቸው ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ ለእግዚአብሔር ስገድ፤ የኢየሱስ ምስክር የትንቢት መንፈስ ነውና፤” አለኝ።በአምባላይ ፈረስ ላይ የተቀመጠው ፈረሰኛ,ወወደቁ ኀበ እገሪሁ ወሰገድኩ ሎቱ ወይቤለኒ ዑቅ ዮጊ ኢትስግድ ሊተ እስመ አነሂ ገብር ዘከማከ ወዘምስሌከ ወምስለ አኀዊከ ነቢያት እለ የዐቅቡ ሕጎ ለኢየሱስ ወባሕቱ ለእግዚአብሔር ንስግድ ኵልነ እስመ ሕጉ ለኢየሱስ መንፈሰ ተነብዮ።በእንተ ፈረስ ጸዐዳ ወዘይጼዐኖ,"Then I fell at his feet to worship him. But he said, “Don’t do that! I’m a servant just like you and your brothers and sisters who hold firmly to the witness of Jesus. Worship God! The witness of Jesus is the spirit of prophecy!”Christ defeats the beast" +ሰማይም ተከፍቶ አየሁ፤ እነሆም አምባላይ ፈረስ፤ የተቀመጠበትም የታመነና እውነተኛ ይባላል፤ በጽድቅም ይፈርዳል፤ ይዋጋልም።,ወእምዝ ተርኅወ ሰማይ ወወፅአ ፈረስ ጸዓዳ ወዘይጼዐኖ ስሙ መሃይምን ወጻድቅ ወዘበጽድቅ ይኴንን ወይጸብእ።,"Then I saw heaven opened, and there was a white horse. Its rider was called Faithful and True, and he judges and makes war justly." +ዐይኖቹም እንደ እሳት ነበልባል ናቸው፤ በራሱ ላይም ብዙ ዘውዶች አሉ፤ ከእርሱም በቀር አንድ እንኳ የማያውቀው የተጻፈ ስም አለው፤,ወአዕይንቲሁ ከመ ነደ እሳት ወዲበ ርእሱ አክሊል ወጽሑፍ ውስተ ቀጸላሁ አስማት ዘአልቦ ዘየአምሮ ዘእንበለ ውእቱ ባሕቲቱ።,"His eyes were like a fiery flame, and on his head were many royal crowns. He has a name written on him that no one knows but he himself." +በደምም የተረጨ ልብስ ተጐናጽፎአል፤ ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል።,ወይለብስ ልብሰ ዘንዙኅ በደም ወሰመዩ ስሞ ቃለ እግዚአብሔር።,"He wore a robe dyed with blood, and his name was called the Word of God." +በሰማይም ያሉት ጭፍራዎች ነጭና ጥሩ ቀጭን የተልባ እግር ልብስ ለብሰው በአምባላዮች ፈረሶች ተቀምጠው ይከተሉት ነበር።,ወሐራ ሰማይ ይተልውዎ በአፍራስ ጸዓድው ወይለብሱ ሜላተ ብርሃን ንጹሐ።,"Heaven’s armies, wearing fine linen that was white and pure, were following him on white horses." +አሕዛብንም ይመታበት ዘንድ ስለታም ሰይፍ ከአፉ ይወጣል፤ እርሱም በብረት በትር ይገዛቸዋል፤ እርሱም ሁሉን የሚገዛ የእግዚአብሔርን የብርቱ ቍጣውን ወይን መጥመቂያ ይረግጣል።,ወይወፅእ እምነ አፉሁ ሰይፍ በሊኅ ዘቦቱ ይቀሥፎሙ ለአሕዛብ ወውእቱ ይርዕዮሙ በበትረ ኀጺን ወውእቱ ይከይዳ ለምክያደ ወይነ ሕምዘ መዓቱ ለእግዚአብሔር ዘኵሎ ይመልክ።,From his mouth comes a sharp sword that he will use to strike down the nations. He is the one who will rule them with an iron rod. And he is the one who will trample the winepress of the Almighty God’s passionate anger. +በልብሱና በጭኑም የተጻፈበት “የነገሥታት ንጉሥና የጌታዎች ጌታ” የሚል ስም አለው።,ወጽሑፍ ላዕለ ልብሱ ወውስተ ገቦሁ ስም ዘይብል ንጉሠ ነገሥት ወእግዚአ አጋእዝት።,He has a name written on his robe and on his thigh: King of kings and Lord of lords. +-,ወእምዝ ቆመ አሐዱ መልአክ ውስተ ፀሓይ ወይጸርሕ በቃል ዐቢይ ወይቤ ለኵሉ አዕዋፍ ዘይሠርር ውስተ ማእከለ ሰማይ ንዑ ተጋብኡ ውስተ በዓሉ ለእግዚአብሔር ዐቢይ።,"Then I saw an angel standing in the sun, and he called out with a loud voice and said to all the birds flying high overhead, “Come and gather for God’s great supper." +አንድም መልአክ በፀሐይ ውስጥ ቆሞ አየሁ፤ በሰማይም መካከል ለሚበሩ ወፎች ሁሉ “መጥታችሁ የነገሥታትን ሥጋና የሻለቃዎችን ሥጋ የብርቱዎችንም ሥጋ የፈረሶችንም በእነርሱም የተቀመጡትን ሥጋ የጌታዎችንና የባሪያዎችንም የታናናሾችንና የታላላቆችንም ሁሉ ሥጋ እንድትበሉ ወደ ታላቁ ወደ እግዚአብሔር እራት ተከማቹ፤” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ።,ከመ ትብልዑ ሥጋ ነገሥት ወሥጋ መላእክት ወሥጋ ጽኑዓን ወሥጋ አፍራስ ወዘእለ ይጼዐንዎሙ ወሥጋ ኵሉ አግዓዚ ወገብር ወዘንኡስ ወዘዐቢይ።,"Come and eat the flesh of kings, the flesh of generals, the flesh of the powerful, and the flesh of horses and their riders. Come and eat the flesh of all, both free and slave, both small and great.”" +በፈረሱም የተቀመጠውን ጭፍራዎቹንም ይወጉ ዘንድ አውሬውና የምድር ነገሥታት ጭፍራዎቻቸውም ተከማችተው አየሁ።,ወእምዝ መጽአ ዝክቱ አርዌ ወነገሥተ ምድር ወሠራዊቶሙ ተጋብኡ ምስሌሁ ከመ ይጽብእዎ ለውእቱ ዘይጼዐን ላዕለ ፈረስ ጸዓዳ፥ ወለሠራዊቱ።,Then I saw that the beast and the kings of the earth and their armies had gathered to make war against the rider on the horse and his army. +አውሬውም ተያዘ፤ በእርሱም ፊት ተአምራትን እያደረገ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያዘ፤ ሁለቱም በሕይወት ሳሉ በዲን ወደሚቃጠል ወደ እሳት ባሕር ተጣሉ።,ወእምዝ አኀዝዎ ለዝኩ አርዌ ወለሐሳዌ ነቢዩ ዘገብረ ተአምራተ በቅድሜሁ በዘያስሕቶሙ ለእለ ጸሐፉ ማኅተመ ስሙ ለውእቱ አርዌ ወሰገዱ ሎቱ ወለምስሉ ወወደይዎሙ ሕያዋኒሆሙ ውስተ ዐዘቅተ እሳት ዘይነድድ በተይ።,"But the beast was seized, along with the false prophet who had done signs in the beast’s presence. The two of them were thrown alive into the fiery lake that burns with sulfur." +የቀሩትም በፈረስ ላይ ከተቀመጠው ከአፉ በሚወጣው ሰይፍ ተገደሉ፤ ወፎችም ሁሉ ከሥጋቸው ጠገቡ።,ወለእለሰ ተርፉ ቀተልዎሙ በሰይፈ ዝክቱ ዘይጼዐን ላዕለ ፈረስ ጸዓዳ እንተ ትወፅእ እምአፉሁ ሰይፍ በሊኅ ወጸግቡ ኵሉ አዕዋፈ ሰማይ እምነ ሥጋሆሙ።,"The rest were killed by the sword that comes from the mouth of the rider on the horse, and all the birds ate their fill of their flesh." +“በኤፌሶን ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፡ በቀኝ እጁ ሰባቱን ከዋክብት የያዘው በሰባቱም የወርቅ መቅረዞች መካከል የሚሄደው እንዲህ ይላል፦,ወጸሐፍ ሎቱ ለመልአከ ቤተ ክርስቲያን ዘኤፌሶን ከመዝ ይቤለከ አኃዜ ኵሉ ዘያጸንዕ ሰብዐተ ከዋክብተ በየማኑ ወዘየሐውር በማእከለ ሰብዑ መኃትው ዘወርቅ።,“Write this to the angel of the church in Ephesus:These are the words of the one who holds the seven stars in his right hand and walks among the seven gold lampstands: +“ሥራህንና ድካምህን ትዕግሥትህንም አውቃለሁ፤ ክፉዎችንም ልትታገሥ እንዳትችል፥ እንዲሁም ሳይሆኑ ‘ሐዋርያት ነን’ የሚሉቱን መርምረህ ሐሰተኞች ሆነው እንዳገኘሃቸው አውቃለሁ፤,ርኢኩ ግብረከ ወጻማከ ወትዕግሥተከ ወከመ ኢትክል ጸዊሮቶሙ ለእኩያን እለ ይብሉ ርእሶሙ ሐዋርያተ ወኢኮኑ ወረከብካሆሙ ከመ ሐሰዉ።,"I know your works, your labor, and your endurance. I also know that you don’t put up with those who are evil. You have tested those who say they are apostles but are not, and you have found them to be liars." +ታግሠህማል፤ ስለ ስሜም ብለህ ጸንተህ አልደከምህም።,ወተዐገሥከ ወጾርከ በእንተ ስምየ ወኢተቈጣዕከ።,"You have shown endurance and put up with a lot for my name’s sake, and you haven’t gotten tired." +ዳሩ ግን የምነቅፍብህ ነገር አለኝ፤ የቀደመውን ፍቅርህን ትተሃልና።,ወባሕቱ ቦ ዘአሐይሰከ እስመ ኀደገ አፍቅሮተከ ዘቀዲሙ።,But I have this against you: you have let go of the love you had at first. +እንግዲህ ከወዴት እንደ ወደቅህ አስብ፤ ንስሓም ግባ የቀደመውንም ሥራህን አድርግ፤ አለዚያ እመጣብሃለሁ ንስሓም ባትገባ መቅረዝህን ከስፍራው እወስዳለሁ።,ወተዘከር በበይነ ምንት ወደቀ ነስሕ እንከ ወእመ አኮሰ እመጽእ ወአድለቀልቃ ለማኅቶትከ እምነ መካና እመ ኢነሳሕከ ወከመ ቀዲሙ ግብረከ እመ ኢገበርከ።,"So remember the high point from which you have fallen. Change your hearts and lives and do the things you did at first. If you don’t, I’m coming to you. I will move your lampstand from its place if you don’t change your hearts and lives." +ነገር ግን ይህ አለህ፤ እኔ ደግሞ የምጠላውን የኒቆላውያንን ሥራ ጠልተሃልና።,ወዝንቱሰ ብከ እስመ ትጸልእ ምግባሮሙ ለኒቆላውያን በከመ አነ እጸልእ።,"But you have this in your favor: you hate what the Nicolaitans are doing, which I also hate." +መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል ለነሣው በእግዚአብሔር ገነት ካለው ከሕይወት ዛፍ እንዲበላ እሰጠዋለሁ።ለሰምርኔስ ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልእክት,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት ወለዘሞአሰ እሁቦ ይብላዕ እምውስተ ዕፀ ሕይወት ዘሀሎ ውስተ ገነቱ ለአምላኪየ።,"If you can hear, listen to what the Spirit is saying to the churches. I will allow those who emerge victorious to eat from the tree of life, which is in God’s paradise.Message to Smyrna" +“በሰምርኔስም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፡ ሞቶ የነበረው ሕያውም የሆነው ፊተኛውና መጨረሻው እንዲህ ይላል፦,ወጸሐፍ ሎቱ ለመልአከ ቤተ ክርስቲያን ዘሴሜርኔስ ከመዝ ይቤ ዘውእቱ ቀዳማዊ ወውእቱ ደኃራዊ ዘሞተ ወሐይወ።,"“Write this to the angel of the church in Smyrna:These are the words of the one who is the first and the last, who died and came back to life:" +“መከራህንና ድህነትህን አውቃለሁ፤ ነገር ግን ባለ ጠጋ ነህ፤ የሰይጣንም ማኅበር ናቸው እንጂ አይሁድ ሳይሆኑ ‘አይሁድ ነን’ የሚሉት የሚሳደቡትን ስድብ አውቃለሁ።,አአምር ሕማመከ ወኀጣይአከ ወባሕቱ ብዑል አንተ ወፅርፈቶሙ ለእለ ይብሉ አይሁድ ንሕነ ወኢኮኑ አላ ማኅበሩ ��ሰይጣን እሙንቱ።,I know your hardship and poverty . I also know the hurtful things that have been spoken about you by those who say they are Jews . +ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ እንድፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፤ ዐሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።,ኢትፍራህ ምንተኒ በእንተ ዘሀለወከ ትሕምም እስመ ናሁ ሰይጣን ይወዲ እምኔክሙ ውስተ ሞቅሕ ከመ ትትዐቀፉ ወተሐሙ ዐሡረ መዋዕለ ወኩን መሃይምነ እስከ ለሞት ወእሁበከ አክሊለ ሕይወት፤,"Don’t be afraid of what you are going to suffer. Look! The devil is going to throw some of you into prison in order to test you. You will suffer hardship for ten days. Be faithful even to the point of death, and I will give you the crown of life." +መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል የነሣው በሁለተኛው ሞት አይጐዳም።ለጴርጋሞን ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልእክት,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት ወዘሰ ሞአ ኢይመውት ዳግመ ሞተ።,"If you can hear, listen to what the Spirit is saying to the churches. Those who emerge victorious won’t be hurt by the second death.Message to Pergamum" +“በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፡ በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል፦,ወጸሐፍ ሎቱ ለመልአከ ቤተ ክርስቲያን ዘጴርጋሞን ከመዝ ይቤ ዘቦ ሰይፍ በሊኅ ዘክልኤ አፉሁ።,"“Write this to the angel of the church in Pergamum:These are the words of the one who has the sharp, two-edged sword:" +“የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፤ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም።,አአምር ኀበ ታነብር እዴከ መንበሩ ለሰይጣን ወታጸንዕ ስምየ ወኢክሕድከ ሃይማኖትየ ወበመዋዕል ዘቀተልዎ በኀቤክሙ ለጻድቅየ መሃይምን በኀበ ይነብር ሰይጣን።,"I know that you are living right where Satan’s throne is. You are holding on to my name, and you didn’t break faith with me even at the time that Antipas, my faithful witness, was killed among you, where Satan lives." +ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።,ወባሕቱ ቦ ዘአሐይሰከ እስመ ሀለዉ ዝየ እለ ያጸንዑ ትምህርቶ ለበለዓም መምህሩ ለባላቅ ወይወድዩ ዕቅፍተ ቅድሜሆሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ይብልዑ ዝቡሐ ለአማልክት ወይዘምዉ።,"But I have a few things against you, because you have some there who follow Balaam’s teaching. Balaam had taught Balak to trip up the Israelites so that they would eat food sacrificed to idols and commit sexual immorality." +እንዲሁ የኒቆላውያንን ትምህርት እንደ እነዚህ የሚጠብቁ ሰዎች ከአንተ ጋር ደግሞ አሉ።,ወእሉኒ ሀለዉ ኀቤከ እለ ያጸንዑ ትምህርቶሙ ለኒቆላውያን።,"In the same way, you have some who follow the Nicolaitans’ teaching." +እንግዲህ ንስሓ ግባ፤ አለዚያ ፈጥኜ እመጣብሃለሁ፤ በአፌም ሰይፍ እዋጋቸዋለሁ።,ወይእዜኒ ነስሕ ወእመ አኮሰ እመጽእ ወእጸብኦሙ ፍጡነ በሰይፈ አፉየ።,"So change your hearts and lives. If you don’t, I am coming to you soon, and I will make war on them with the sword that comes from my mouth." +መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል ለነሣው ከተሰወረ መና እሰጠዋለሁ፤ ነጭ ድንጋይንም እሰጠዋለሁ፤ በድንጋዩም ላይ ከተቀበለው በቀር አንድ ስንኳ የሚያውቀው የሌለ አዲስ ስም ተጽፎአል።ለትያጥሮን ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልእክት,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት ለዘሞአ እሁቦ መና ዘኅቡእ ወእሁቦ መጽሐፈ ብርሃን ወውስተ ውእቱ መጽሐፍ ጽሑፍ ስም ሐዲስ ዘአልቦ ዘየአምሮ ዘእንበለ ዘነሥኦ።,"If you can hear, listen to what the Spirit is saying to the churches. I will give those who emerge victorious some of the hidden manna to eat. I will also give to each of them a white stone with a new name written on it, which no one knows except the one who receives it.Message to Thyatira" +“በትያጥሮንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፡ እንደ እሳት ነበልባል የሆኑ ዐይኖች ያሉት በእቶንም የነጠረ የጋለ ናስ የሚመስሉ እግሮች ያሉት የእግዚአብሔር ልጅ እንዲህ ይላል፦,ወጸሐፍ ሎቱ ለመልአከ ቤተ ክርስቲያን ዘትያጥሮን ከመዝ ይቤ ወልደ እግዚአብሔር ዘአዕይንቲሁ ከመ ነደ እሳት ወእገሪሁ ከመ ርስነ ብርተ ሊባኖስ።,"“Write this to the angel of the church in Thyatira:These are the words of God’s Son, whose eyes are like a fiery flame, and whose feet are like fine brass." +“ሥራህንና ፍቅርህን እምነትህንም አገልግሎትህንም ትዕግሥትህንም ከፊተኛውም ሥራህ ይልቅ የኋለኛው እንዲበዛ አውቃለሁ።,አአምር ግብረከ ወተፋቅሮተከ ወሃይማኖተከ ወመልእክተከ ወትዕግሥተከ ወግብርከኒ ደኃሪት ትበዝኅ እምነ ቀዳሚት።,"I know your works, your love and faithfulness, your service and endurance. I also know that the works you have done most recently are even greater than those you did at first." +ዳሩ ግን ‘ነቢይ ነኝ’ የምትለውን ባሪያዎቼንም እንዲሴስኑና ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ የምታስተምረውንና የምታስተውን ያችን ሴት ኤልዛቤልን ስለምትተዋት የምነቅፍብህ ነገር አለኝ፤,ወባሕቱ ቦ ዘአሐይሰከ እስመ አርመምከ ላቲ ለኤልዛቤል ብእሲት እንተ ትብል ርእሳ ነቢይት ወኢኮነት ወትሜህር በዘታስሕቶሙ ወታዜምዎሙ ለአግብርትየ ከመ ይብልዑ ዝቡሐ ለአማልክት።,"But I have this against you: you put up with that woman, Jezebel, who calls herself a prophet. You allow her to teach and to mislead my servants into committing sexual immorality and eating food sacrificed to idols." +ንስሓም እንድትገባ ጊዜ ሰጠኋት ከዝሙትዋም ንስሓ እንድትገባ አልወደደችም።,ወወሀብክዋ መዋዕለ በዘትኔስሕ ወአበየት ነስሖ እምነ ዝሙታ።,"I gave her time to change her heart and life, but she refuses to change her life of prostitution." +እነሆ በአልጋ ላይ እጥላታለሁ፤ ከእርስዋም ጋር የሚያመነዝሩትን ከሥራዋ ንስሓ ባይገቡ በታላቅ መከራ እጥላቸዋለሁ፤,ወናሁ አገብኣ ውስተ ዘቀዳሚ ምስካባ ወለእለ ዘመዉ ምስሌሃ ውስተ ዐቢይ ሥቃይ እመ ኢነስሐት እምነ ምግባራ።,Look! I’m throwing her onto a sickbed. I am casting those who have committed adultery with her into terrible hardship—if they don’t change their hearts from following her practices— +ልጆችዋንም በሞት እገድላቸዋለሁ፤ አብያተ ክርስቲያናትም ሁሉ ኵላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፤ ለእያንዳንዳችሁም እንደ ሥራችሁ እሰጣችኋለሁ።,ወእቀትል ደቂቃ በሞት ወየአምሩ ኵሉ አብያተ ክርስቲያናት ከመ አነ ውእቱ ዘእፈትን ልበ ወኵልያተ ወእፈድየክሙ ለለአሐዱ አሐዱ እምኔክሙ በከመ ምግባሪክሙ።,"and I will even put her children to death with disease. Then all the churches will know that I’m the one who examines minds and hearts, and that I will give to each of you what your actions deserve." +ዳሩ ግን ይህን ትምህርት ለማትይዙ ሁሉ የሰይጣንንም ጥልቅ ነገር እነርሱ እንደሚሉት ለማታውቁ ለእናንተ በትያጥሮን ለቀራችሁት እላለሁ፤ ሌላ ሸክም አልጭንባችሁም፤,ወለክሙኒ እብል ለእለ ተረፍክሙ ውስተ ትያጥሮን ወለእለ አልብክሙ ዝንቱ ትምህርት ለእለ ኢታአምርዋ ለጕሕሉተ ሰይጣን ዘይብል ኢይወዲ ላዕሌክሙ ክልኤ ክበደ።,As for the rest of you in Thyatira—those of you who don’t follow this teaching and haven’t learned the so-called “deep secrets” of Satan—I won’t burden you with anything else. +ነገር ግን እስክመጣ ድረስ ያላችሁን ጠብቁ።,ወባሕቱ ዘብክሙ አጽንዑ እስከ አመ እሣሀል።,Just hold on to what you have until I come. +-,ወለዘሞአ ወዐቀበ ግብርየ ለዝሉፉ እሁቦ ሥል���ነ ላዕለ አሕዛብ።,"To those who emerge victorious, keeping my practices until the end, I will give authority over the nations—" +ድል ለነሣውና እስከ መጨረሻም ሥራዬን ለጠበቀው እኔ ደግሞ ከአባቴ እንደ ተቀበልሁ በአሕዛብ ላይ ሥልጣንን እሰጠዋለሁ፤ በብረትም በትር ይገዛቸዋል፤ እንደ ሸክላ ዕቃም ይቀጠቀጣሉ፤,ወይርዕዮሙ በበትረ ኀጺን ወከመ ንዋየ ለብሓ ይቀጠቅጦሙ።,to rule the nations with an iron rod and smash them like pottery— +የንጋትንም ኮከብ እሰጠዋለሁ።,በከመ አነ ነሣእኩ እምኀበ አቡየ ወእሁቦ ኮከበ ጽባሕ።,just as I received authority from my Father. I will also give them the morning star. +መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት።,"If you can hear, listen to what the Spirit is saying to the churches." +የጥልቁንም መክፈቻና ታላቁን ሰንሰለት በእጁ የያዘ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ።,ወእምዝ ወረደ ካልእ መልአክ እምሰማይ ወይጸውር መራኁተ ፀሓይ ወዐበይት መዋቅሕት ውስተ እዴሁ።,"Then I saw an angel coming down from heaven, holding in his hand the key to the abyss and a huge chain." +የቀደመውንም እባብ ዘንዶውን እርሱም ዲያብሎስና ሰይጣን የተባለውን ያዘው፤,ወአኀዞ ለዝክቱ አርዌ ዘውእቱ ቀዳማዊ ወውእቱ ጋኔን ሰይጣን ወአሰሮ ዐሠርተ ምእተ ዓመተ።,"He seized the dragon, the old snake, who is the devil and Satan, and bound him for a thousand years." +ሺህ ዓመትም አሰረው፤ ወደ ጥልቅም ጣለው፤ አሕዛብንም ወደ ፊት እንዳያስት ሺህ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ በእርሱ ላይ ዘግቶ ማኅተም አደረገበት፤ ከዚያም በኋላ ለጥቂት ጊዜ ይፈታ ዘንድ ይገባዋል።,ወአውደቆ ውስተ ማዕምቅ ወዐጸወ ላዕሌሁ በማኅተም ከመ ኢያስሕት አሕዛበ እስከ አመ ይትፌጸም ዝንቱ ዐሠርቱ ምእት ዓመት ወእምድኅረ ዝንቱ ሀለዎ ይትፈታሕ ኅዳጠ መዋዕለ።,"He threw him into the abyss, then locked and sealed it over him. This was to keep him from continuing to deceive the nations until the thousand years were over. After this he must be released for a little while.The saints rule with Christ" +ዙፋኖችንም አየሁ፤ በእነርሱም ላይ ለተቀመጡት ዳኝነት ተሰጣቸው፤ ስለ ኢየሱስም ምስክርና ስለ እግዚአብሔር ቃል ራሶቻቸው የተቈረጡባቸውን ሰዎች ነፍሳት፥ ለአውሬውና ለምስሉም ያልሰገዱትን ምልክቱንም በግምባራቸው በእጆቻቸውም ላይ ያልተቀበሉትን አየሁ፤ ከክርስቶስም ጋር ሺህ ዓመት ኖሩና ነገሡ።,ወእምዝ ርኢኩ መናብርተ ወነበረ ላዕሌሆሙ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ወአግብአ ሎሙ ፍትሐ በእንተ ነፍሶሙ ለእለ ተቀትሉ በእንተ ስሙ ለኢየሱስ ወበእንተ ቃለ እግዚአብሔር ወእለሰ ኢሰገዱ ለዝክቱ አርዌ ወኢለምስሉ ወኢጸሐፉ ትእምርቶ ውስተ ፍጽሞሙ ወኢውስተ እደዊሆሙ እሙንቱ የሐይዉ ወይነግሡ ምስለ ክርስቶስ ዐሠርተ ምእተ ዓመተ።,"Then I saw thrones, and people took their seats on them, and judgment was given in their favor. They were the ones who had been beheaded for their witness to Jesus and God’s word, and those who hadn’t worshipped the beast or its image, who hadn’t received the mark on their forehead or hand. They came to life and ruled with Christ for one thousand years." +የቀሩቱ ሙታን ግን ይህ ሺህ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ በሕይወት አልኖሩም። ይህ የፊተኛው ትንሣኤ ነው።,ወባዕዳንሰ ምዉታን ኢይትነሥኡ እስከ አመ ይትፌጸም ዝንቱ ዐሠርቱ ምእት ዓመት።,The rest of the dead didn’t come to life until the thousand years were over. This is the first resurrection. +በፊተኛው ትንሣኤ ዕድል ያለው ብፁዕና ቅዱስ ነው፤ ሁለተኛው ሞት በእነርሱ ላይ ሥልጣን የለውም፤ ዳሩ ግን የእግዚአብሔርና የክርስቶስ ካህናት ይሆናሉ፤ ከእርሱም ጋር ይህን ሺህ ዓመት ይነግሣሉ።የሰይጣን መሸነፍ,ወዛቲ ይእቲ ቀዳሚት ሕይወት ብፁዕ ወቅዱስ ውእቱ ዘረከበ ክፍለ በትንሣኤ እንተ ትቀድም መጺአ እስመ አልቦ እንከ ዳግመ ሥልጣነ ሞት ላዕለ እሉ እስመ ይከውኑ ካህናቲሁ ለእግዚአብሔር ወለክርስቶስ ወይነግሡ ምስሌሁ ዐሠርተ ምእተ ዓመተ።,"Favored and holy are those who have a share in the first resurrection. The second death has no power over them, but they will be priests of God and of Christ, and will rule with him for one thousand years.Satan’s defeat" +ሺሁም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤,ወሶበ ኀልቀ ዐሠርቱ ምእት ዓመት ይትፈታሕ ሰይጣን እምነ ሞቅሑ።,"When the thousand years are over, Satan will be released from his prison." +በአራቱም በምድር ማዕዘን ያሉትን አሕዛብ፥ ጎግንና ማጎግን እንዲያስታቸው ለሰልፍም እንዲያስከትታቸው ይወጣል፤ ቍጥራቸውም እንደ ባሕር አሸዋ የሚያህል ነው።,ወይወፅእ ያስሕቶሙ ለአሕዛብ እለ ውስተ አርባዕቱ መኣዝኒሃ ለምድር ወያስተጋብኦሙ ለጎግ ወለማጎግ ከመ ያስተቃትሎሙ ወኍልቆሙሰ ከመ ኆፃ ባሕር።,He will go out to deceive the nations that are at the four corners of the earth—Gog and Magog. He will gather them for battle. Their number is like the sand of the sea. +ወደ ምድርም ስፋት ወጡ፤ የቅዱሳንንም ሰፈርና የተወደደችውን ከተማ ከበቡ፤ እሳትም ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወርዳ በላቻቸው።,ወዐርጉ ውስተ ስፍሓ ለምድር ወዐገትዋ ለትዕይንቶሙ ለቅዱሳን ወለሀገር ቅድስት ወእምዝ ወረደት እሳት እምሰማይ እምኀበ እግዚአብሔር ወበልዐቶሙ።,"They came up across the whole earth and surrounded the saints’ camp, the city that God loves. But fire came down from heaven and consumed them." +ያሳታቸውም ዲያብሎስ አውሬውና ሐሰተኛው ነቢይ ወዳሉበት ወደ እሳቱና ወደ ዲኑ ባሕር ተጣለ፤ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ቀንና ሌሊት ይሰቃያሉ።የመጨረሻ ፍርድ,ወለዝክቱኒ ሰይጣን ዘያስሕቶሙ ወደይዎ ውስተ ዐዘቅተ እሳት ወተይ ኀበ ሀሎ ዝክቱ አርዌ ወሐሳዌ ነቢይ ከመ ይደየኑ መዐልተ ወሌሊተ እስከ ለዓለመ ዓለም።በእንተ ፍጻሜ ፍትሕ,"Then the devil, who had deceived them, was thrown into the lake of fire and sulfur, where the beast and the false prophet also were. There painful suffering will be inflicted upon them day and night, forever and always.Final judgment" +ታላቅና ነጭ ዙፋንን በእርሱም ላይ የተቀመጠውን አየሁ፤ ምድርና ሰማይም ከፊቱ ሸሹ፤ ስፍራም አልተገኘላቸውም።,ወእምዝ ርኢኩ መንበረ ዐቢየ ወጸዓዳ ወእምዘ ይነብር ዲቤሁ ጐዩ እምቅድመ ገጹ ሰማይ ወምድር ወኀጥኡ መካነ።,"Then I saw a great white throne and the one who is seated on it. Before his face both earth and heaven fled away, and no place was found for them." +ሙታንንም ታናናሾችንና ታላላቆችን በዙፋኑ ፊት ቆመው አየሁ፤ መጻሕፍትም ተከፈቱ፤ ሌላ መጽሐፍም ተከፈተ፤ እርሱም የሕይወት መጽሐፍ ነው፤ ሙታንም በመጻሕፍት ተጽፎ እንደ ነበረ እንደ ሥራቸው መጠን ተከፈሉ።,ወእምዝ መጽኡ ኵሎሙ ምዉታን ዐቢያን ወንኡሳን ወቆሙ ቅድመ መንበሩ ወከሠቱ ኵሎ መጻሕፍተ ወለመጽሐፈ ሕይወትሰ እንተ ባሕቲታ ከሠትዋ ወተኰነኑ እልክቱ ምዉታን በከመ ጽሑፍ ውስተ ዝንቱ መጽሐፍ በከመ ገብሩ።,"I saw the dead, the great and the small, standing before the throne, and scrolls were opened. Another scroll was opened too; this is the scroll of life. And the dead were judged on the basis of what was written in the scrolls about what they had done." +ባሕርም በእርሱ ውስጥ ያሉትን ሙታን ሰጠ፤ ሞትና ሲኦልም በእነርሱ ዘንድ ያሉትን ሙታን ሰጡ፤ እያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን ተከፈለ።,ወአግብአት ባሕርኒ ኵሎ ምዉታነ እለ ውስቴታ ወአግብኡ ሲኦል ወሞት ዘኀቤሆሙ ምዉታነ ወአግብአት ምድርኒ እለ ሀለዉ ውስቴታ ምዉታነ ወተኰነኑ ኵሎሙ በከመ ምግባሮሙ።,"The sea gave up the dead that were in it, and Death and the Grave gave up the dead that were in them, and people were judged by what they had done." +ሞትና ሲኦልም በእሳት ባሕር ውስጥ ተጣሉ። ይህም የእሳት ባሕር ሁለተኛው ሞት ነው።,ወወደይዎሙ ለሲኦል ወለሞት ውስተ ዐዘቅተ እሳት ዘምልእት ተየ ወሞትሰ ዳግም ገሃነም ዘእሳት ውእቱ።,"Then Death and the Grave were thrown into the fiery lake. This, the fiery lake, is the second death." +በሕይወትም መጽሐፍ ተጽፎ ያልተገኘው ማንኛውም በእሳት ባሕር ውስጥ ተጣለ።,ወለኵሉ ዘኢይትረከብ ጽሑፈ ውስተ መጽሐፈ ሕይወት ይወድይዎ ውስተ ገሃነም ዘእሳት።,Then anyone whose name wasn’t found written in the scroll of life was thrown into the fiery lake. +,ዘከመ ተሞቅሐ ሰይጣን, +አዲስ ሰማይንና አዲስ ምድርንም አየሁ፤ ፊተኛው ሰማይና ፊተኛይቱ ምድር አልፈዋልና፤ ባሕርም ወደ ፊት የለም።,ወእምዝ ርኢኩ ሰማየ ሐዲሰ ወምድረ ሐዳሰ እስመ ሰሰለ ሰማይ ቀዳማዊ ወምድርኒ ቀዳሚት ወባሕርኒ ተስዕረት እንከ።,"Then I saw a new heaven and a new earth, for the former heaven and the former earth had passed away, and the sea was no more." +ቅድስቲቱም ከተማ አዲሲቱ ኢየሩሳሌም፥ ለባልዋ እንደ ተሸለመች ሙሽራ ተዘጋጅታ፥ ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ስትወርድ አየሁ።,ወለሀገርኒ ቅድስት ሐዳስ ኢየሩሳሌም ርኢክዋ ወረደት እምሰማይ እምኀበ እግዚአብሔር ወድሉት ይእቲ ከመ መርዓት ሥርጉት ለምታ።,"I saw the holy city, New Jerusalem, coming down out of heaven from God, made ready as a bride beautifully dressed for her husband." +ታላቅም ድምፅ ከሰማይ “እነሆ የእግዚአብሔር ድንኳን በሰዎች መካከል ነው፤ ከእነርሱም ጋር ያድራል፤ እነርሱም ሕዝቡ ይሆናሉ፤ እግዚአብሔርም እርሱ ራሱ ከእነርሱ ጋር ሆኖ አምላካቸው ይሆናል፤,ወሰማዕኩ ቃለ ዐቢየ እምሰማይ ዘይብል ናሁ ቅድሳቱ ለእግዚአብሔር ምስለ ዕጓለ እመሕያው ኀደረት ምስሌሆሙ እሙንቱኒ ይከውንዎ ሕዝቦ ወውእቱኒ ይከውኖሙ አምላኮሙ ወይሄሉ እግዚአብሔር ምስሌሆሙ።,"I heard a loud voice from the throne say, “Look! God’s dwelling is here with humankind. He will dwell with them, and they will be his peoples. God himself will be with them as their God." +እንባዎችንም ሁሉ ከዐይኖቻቸው ያብሳል፤ ሞትም ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም፤ ሐዘንም ቢሆን ወይም ጩኸት ወይም ሥቃይ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም፤ የቀደመው ሥርዐት አልፎአልና፤” ብሎ ሲናገር ሰማሁ።,ወያሴስል አንብዐ እምአዕይንቲሆሙ ወአልቦ እንከ ሞት ወኢላሕ ወኢገዐር ወኢሕማም አልቦ እንከ እስመ ኀለፈ ዘቀዳሚ ሥርዐት ወናሁ ተሐደሰ ኵሉ።,"He will wipe away every tear from their eyes. Death will be no more. There will be no mourning, crying, or pain anymore, for the former things have passed away.”" +በዙፋንም የተቀመጠው “እነሆ ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ፤” አለ። ለእኔም “እነዚህ ቃሎች የታመኑና እውነተኛዎች ናቸውና ጻፍ፤” አለኝ።,ወይቤ ዘይነብር ዲበ መንበሩ ናሁ እገብር ኵሎ ሐዲሰ ወይቤለኒ ጸሐፍ እስመ ዝንቱ ቃል እሙን ዘበጽድቅ ይከውን።,"Then the one seated on the throne said, “Look! I’m making all things new.” He also said, “Write this down, for these words are trustworthy and true.”" +አለኝም “ተፈጽሞአል፤ አልፋና ዖሜጋ፥ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ። ለተጠማ ከሕይወት ውሃ ምንጭ እንዲያው እኔ እሰጣለሁ።,አነ ውእቱ አልፋ ወኦ ወአነ ቀዳማዊ ወአነ ደኃራዊ ወአንሰ ለዘጸምዐ እሁቦ ይስተይ እምነቅዐ ማየ ሕይወት በከንቱ።,"Then he said to me, “All is done. I am the Alpha and the Omega, the beginning and the end. To the thirsty I will freely give water from the life-giving spring." +ድል የሚነሣ ይህን ይወርሳል፤ አምላክም እሆነዋለሁ፤ እርሱም ልጅ ይሆነኛል።,ወዘሰ ሞአ ይወርሶ ለዝንቱ ወእከውኖ ሎቱ አምላከ ወውእቱኒ ይከውነኒ ወልደ።,"Those who emerge victorious will inherit these things. I will be their God, and they will be my sons and daughters." +ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው።”አዲሲቱ ኢየሩሳሌም,ወእለሰ ይፈርህዎ እንዘ ኢየአምኑ ወያጌምኑ ሥጋሆሙ ወይቀትሉ ወይዜምዉ ወይገብሩ ሥራየ ወያመልኩ አማልክተ ወኵሎ ሐሰተ ይከውን ምንዳቤሆሙ ገሃነም ዘእሳት ወተይ ወዝንቱ ውእቱ ዳግም ሞት።በእንተ ሐዳስ ሀገር,"But for the cowardly, the faithless, the vile, the murderers, those who commit sexual immorality, those who use drugs and cast spells, the idolaters and all liars—their share will be in the lake that burns with fire and sulfur. This is the second death.”New Jerusalem" +ሰባቱም ኋለኛዎች መቅሠፍቶች የሞሉባቸውን ሰባቱን ጽዋዎች ከያዙት ከሰባቱ መላእክት አንዱ መጥቶ “ወደዚህ ና፤ የበጉንም ሚስት ሙሽራይቱን አሳይሃለሁ፤” ብሎ ተናገረኝ።,ወመጽአ አሐዱ እምነ እልክቱ ሰብዐቱ መላእክት እለ ይጸውሩ ሰብዐተ ጽዋዓተ እለ ምሉኣን ሰብዐተ መቅሠፍታተ ደኃርያተ ወተናገረ ምስሌየ ወይቤለኒ ነዓ አርኢከሃ ለመርዓት ለብእሲተ በግዑ።,"Then one of the seven angels who had the seven bowls full of the seven last plagues spoke with me. “Come,” he said, “I will show you the bride, the Lamb’s wife.”" +-,ወወሰደኒ መንፈስ ውስተ ደብር ዐባይ ወነዋኅ ወአርአየኒሃ ለሀገር ቅድስት ኢየሩሳሌም እንተ ትወርድ እምሰማይ እምኀበ እግዚአብሔር።,"He took me in a Spirit-inspired trance to a great, high mountain, and he showed me the holy city, Jerusalem, coming down out of heaven from God." +በመንፈስም ወደ ታላቅና ወደ ረጅም ተራራ ወሰደኝ፤ የእግዚአብሔርም ክብር ያለባትን ቅድስቲቱን ከተማ ኢየሩሳሌምን ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ስትወርድ አሳየኝ፤ ብርሃንዋም እጅግ እንደ ከበረ ድንጋይ እንደ ኢያሰጲድ ድንጋይ ሆኖ እንደ ብርሌ የጠራ ነበረ፤,ወስብሐተ እግዚአብሔር ላዕሌሃ ወከዋክብቲሃኒ ይመስሉ ከመ ዕንቍ ክቡር ወጽዕዱት ይእቲ ከመ ባሕርይ።,"The city had God’s glory. Its brilliance was like a priceless jewel, like jasper that was as clear as crystal." +ታላቅና ረጅም ቅጥር ነበራት፤ ዐሥራ ሁለትም ደጆች ነበሩአት፤ በደጆቹም ዐሥራ ሁለት መላእክት ቆሙ የዐሥራ ሁለቱም የእስራኤል ልጆች ነገዶች ስሞች ተጽፈውባቸው ነበር።,ወዐባይ አረፍታ ወነዋኅ ጥቅማ ወባቲ ዐሠርቱ ወክልኤቱ አናቅጽ ወውስተ አናቅጺሃ ዐሠርቱ ወክልኤቱ መላእክት ወጽሑፋን አስማት ዘዐሠርቱ ወክልኤቱ ሕዝበ እስራኤል።,"It had a great high wall with twelve gates. By the gates were twelve angels, and on the gates were written the names of the twelve tribes of Israel’s sons." +በምሥራቅ ሦስት ደጆች፥ በሰሜንም ሦስት ደጆች፥ በደቡብም ሦስት ደጆች፥ በምዕራብም ሦስት ደጆች ነበሩ።,ወውስተ አናቅጽ ጽባሓውያን ሠለስቱ ወውስተ አናቅጽ ዐረባውያን ሠለስቱ ወውስተ አናቅጽ ሰሜናውያን ሠለስቱ ወውስተ አናቅጽ ደቡባውያን ሠለስቱ።,"There were three gates on the east, three gates on the north, three gates on the south, and three gates on the west." +ለከተማይቱም ቅጥር ዐሥራ ሁለት መሠረቶች ነበሩአት፤ በእነርሱም ውስጥ የዐሥራ ሁለቱ የበጉ ሐዋርያት ስሞች ተጽፈው ነበር።,ወዐሠርቱ ወክልኤቱ መሠረታቲሃ ለአረፍተ ሀገራ ወጽሑፍ ውስቴቶን አስማተ ዐሠርቱ ወክልኤቱ ሐዋርያተ በግዑ።,"The city wall had twelve foundations, and on them were the twelve names of the Lamb’s twelve apostles." +የተናገረኝም ከተማይቱንና ደጆችዋን ቅጥርዋንም ይለካ ዘንድ የወርቅ ዘንግ ነበረው።,ወዝክቱ ዘይትናገር ምስሌየ ይጸውር ኅለተ ወርቅ በዘቦቱ ይሜጥና ለይእቲ ሀገር ወለአናቅጺሃ ወለአረፋቲሃ።,"The angel who spoke to me had a gold measuring rod with which to measure the city, its gates, and its wall." +ከተማይቱም አራት ማዕዘን ነበራት፤ ርዝመትዋም እንደ ስፋትዋ ልክ ነበረ። ከተማይቱንም በዘንግ ለካት፤ ሁለት ሺህ አራት መቶ ኪሎ ሜትር ሆነች፤ ርዝመትዋና ስፋትዋ ከፍታዋም ትክክል ነው።,ወርብዕት ይእቲ ሀገር በአምጣነ ኑኃ ወግድማ ወመጠና ለይእቲ ሀገር በውእቱ ኅለት ወኮነ አምጣኒሃ ዐሠርተ ወክልኤተ ምእተ ኑኃ ወግድማ ወቆማኒ ዕሩይ።,"Now the city was laid out as a square. Its length was the same as its width. He measured the city with the rod, and it was fifteen hundred miles. Its length and width and height were equal." +ቅጥርዋንም ለካ፤ መቶ አርባ አራት ክንድ በሰው ልክ፥ እርሱም በመልአክ ልክ።,ወእምዝ መጠነ አረፋቲሃ ምእት ወአርብዓ ወአርባዕቱ በእመተ ሰብእ ዘውእቱ አሐዱ በእመተ መልአክ።,"He also measured the thickness of its wall. It was two hundred sixteen feet thick, as a person—or rather, an angel—measures things." +ቅጥርዋም ከኢያሰጲድ የተሠራ ነበረ፤ ከተማይቱም ጥሩ ብርጭቆ የሚመስል ጥሩ ወርቅ ነበረች።,ወውስተ ርእሰ አረፍታ ለይእቲ ሀገር በዕንቈ ኢያሰጲድ ወበያክንት ወበመረግድ ወትመስል ሀገራ ከመ ዘበወርቅ ንጹሕ ግብረታ።,"The wall was built of jasper, and the city was pure gold, like pure glass." +የከተማይቱም ቅጥር መሠረት በከበረ ድንጋይ ሁሉ ተጌጦ ነበር፤ ፊተኛው መሠረት ኢያሰጲድ፥ ሁለተኛው ሰንፔር፥ ሦስተኛው ኬልቄዶን፥ አራተኛው መረግድ፥,ወመሠረተ አረፍተ ሀገራ ከመ ማህው ጸዓዳ ሥርጉት በኵሉ ዕንቍ ክቡር ወቀዳሚት መሠረት በኢያሰጲድ ወካልእት በሰንፔር ወሣልስት በኬልቄዶን ወራብዕት በዘመረግድ።,"The city wall’s foundations were decorated with every kind of jewel. The first foundation was jasper, the second was sapphire, the third was chalcedony, and the fourth was emerald." +አምስተኛው ሰርዶንክስ፥ ስድስተኛው ሰርድዮን፥ ሰባተኛው ክርስቲሎቤ፥ ስምንተኛው ቢረሌ፥ ዘጠነኛው ወራውሬ፥ ዐሥረኛው ክርስጵራስስ፥ ዐሥራ አንደኛው ያክንት፥ ዐሥራ ሁለተኛው አሜቴስጢኖስ ነበረ።,ወኃምስት በሰርዶንክስ ወሳድስት በሰርድዮን ወሳብዕት በክርስቲሎቤ ወሳምንት በቢረሌ ወታስዕት በወራውሬ ወዓሥርት በክርስጵራስስ ወእንተ ዐሥሩ ወአሐቲ በያክንት ወእንተ ዐሥሩ ወክልኤ በአሜቴስጢኖስ።,"The fifth was sardonyx, the sixth was carnelian, the seventh was chrysolite, and the eighth was beryl. The ninth was topaz, the tenth was chrysoprase, the eleventh was jacinth, and the twelfth was amethyst." +ዐሥራ ሁለቱም ደጆች ዐሥራ ሁለት ዕንቆች ነበሩ፤ እየአንዳንዱ ደጅ ከአንድ ዕንቍ የተሠራ ነበረ። የከተማይቱም አደባባይ ጥሩ ብርጭቆ የሚመስል ጥሩ ወርቅ ነበረ።,ወዴዴያቲሃኒ ዐሥሩ ወክልኤ በዐሥሩ ወክልኤ ባሕርይ ወለለአሐቲ ዴዴ አሐቲ ባሕርይ ወጽጐ ሀገራ ከመ ወርቅ ንጹሕ ወያጸድል እንተ ውስጣ ከመ ማህው።,"The twelve gates were twelve pearls; each one of the gates was made from a single pearl. And the city’s main street was pure gold, as transparent as glass." +ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክና በጉ መቅደስዋ ናቸውና መቅደስ በእርስዋ ዘንድ አላየሁም።,ወኢርኢኩ ጽርሐ እንተ ከማሃ እስመ እግዚአብሔር ዘኵሎ ይመልክ ውእቱ ጽርሓ ወበግዑ።,"I didn’t see a temple in the city, because its temple is the Lord God Almighty and the Lamb." +ለከተማይቱም የእግዚአብሔር ክብር ስለሚያበራላት መብራትዋም በጉ ስለ ሆነ፥ ፀሐይ ወይም ጨረቃ እንዲያበሩላት አያስፈልጓትም ነበር።,ወሀገራሰ ኢትፈቅድ ፀሓየ ወኢወርኀ ከመ ያብርሁ ላቲ እስመ ብርሃነ እግዚአብሔር ያበርህ ላቲ ወማኅቶታ ውእቱ በግዑ።,"The city doesn’t need the sun or the moon to shine on it, because God’s glory is its light, and its lamp is the Lamb." +አሕዛብም በብርሃንዋ ይመላለሳሉ፤ የምድርም ነገሥታት ክብራቸውን ወደ እርስዋ ያመጣሉ፤,ወየሐውሩ አሕዛብ በብርሃነ ዚኣሃ ወነገሥተ ምድርኒ ያመጽኡ ክብሮሙ ውስቴታ።,"The nations will walk by its light, and the kings of the earth will bring their glory into it." +በዚያም ሌሊት ስለሌለ ደጆችዋ በቀን ከቶ አይዘጉም፤,ወኢይትዐጸዉ አናቅጺሃ መዐልተ ወሌሊተ እስመ አልባቲ ሌሊት።,"Its gates will never be shut by day, and there will be no night there." +የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርስዋ ያመጣሉ።,ወአሕዛብኒ ያመጽኡ ክብሮሙ ወስብሐቲሆሙ ውስቴታ።,They will bring the glory and honor of the nations into it. +ለበጉም በሆነው በሕይወት መጽሐፍ ከተጻፉት በቀር፥ ጸያፍ ነገር ሁሉ ርኵሰትና ውሸትም የሚያደርግ ወደ እርስዋ ከቶ አይገባም።,ወኢይበውእ ውስቴታ ኵሉ ዘርኩስ ወዘይገብር ግማኔ ወሐሰተ ወዘኢኮነ ጽሑፈ ውስተ መጽሐፈ ሕይወት ዘበግዑ።,"Nothing unclean will ever enter it, nor anyone who does what is vile and deceitful, but only those who are registered in the Lamb’s scroll of life." +በአደባባይዋም መካከል ከእግዚአብሔርና ከበጉ ዙፋን የሚወጣውን እንደ ብርሌ የሚያንጸባርቀውን የሕይወትን ውሃ ወንዝ አሳየኝ።,ወአርአየኒ ፈለገ ዘማየ ሕይወት ጸዐዳ ከመ በረድ ወይወፅእ እምነ መንበሩ ለእግዚአብሔር ወሥልጣነ በግዑ።,"Then the angel showed me the river of life-giving water, shining like crystal, flowing from the throne of God and the Lamb" +በወንዙም ወዲያና ወዲህ በየወሩ እያፈራ ዐሥራ ሁለት ፍሬ የሚሰጥ የሕይወት ዛፍ ነበረ፤ የዛፉም ቅጠሎች ለሕዝብ መፈወሻ ነበሩ።,ወይውኅዝ ውስተ ማእከለ መርሕባ ወእምለፌኒ ውእቱ ፈለግ ወእምከሓሁኒ ዕፀ ሕይወት ወይገብር ፍሬ ዐሠርተ ወክልኤተ ለለአሐዱ ወርኅ ወቈጽለ ዕፁኒ ፈውስ ለሕይወተ አሕዛብ።,"through the middle of the city’s main street. On each side of the river is the tree of life, which produces twelve crops of fruit, bearing its fruit each month. The tree’s leaves are for the healing of the nations." +ከእንግዲህም ወዲህ መርገም ከቶ አይሆንም። የእግዚአብሔርና የበጉም ዙፋን በእርስዋ ውስጥ ይሆናል፤ ባሪያዎቹም ያመልኩታል፤ ፊቱንም ያያሉ፤,ወአልቦ እንከ ርኩስ ወኢምንትኒ ወሀለወ ውስቴታ መንበረ እግዚአብሔር ወበግዑ ወኢይከውን መዓት ላዕለ አግብርቲሁ ለእግዚአብሔር እለ ያመልክዎ።,"There will no longer be any curse. The throne of God and the Lamb will be in it, and his servants will worship him." +ስሙም በግምባሮቻቸው ይሆናል።,ወይሬእዩ ገጾ ወስሙ ውስተ ፍጽሞሙ።,"They will see his face, and his name will be on their foreheads." +ከእንግዲህም ወዲህ ሌሊት አይሆንም፤ ጌታ አምላክም በእነርሱ ላይ ያበራላቸዋልና የመብራት ብርሃንና የፀሐይ ብርሃን አያስፈልጋቸውም፤ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ይነግሣሉ።የክርስቶስ መምጣት,ወአልቦ እንከ ሌሊት ወኢይፈቅዱ ብርሃነ ማኅቶት ወኢብርሃነ ፀሓይ እስመ እግዚአብሔር ያበርህ ላዕሌሆሙ ወይነግሡ ለዓለመ ዓለም።,"Night will be no more. They won’t need the light of a lamp or the light of the sun, for the Lord God will shine on them, and they will rule forever and always." +እርሱም “እነዚህ ቃሎች የታመኑና እውነተኛዎች ናቸው፤ የነቢያትም መናፍስት ጌታ አምላክ በቶሎ ሊሆን የሚገባውን ነገር ለባሪያዎቹ እንዲያሳይ መልአኩን ሰደደ።”,ወይቤለኒ ዝክቱ ቃለ ጽድቅ ወመሃይምን እግዚእነ ወእግዚአብሔር አምላክነ ወመንፈሰ ነቢያት ዘፈነወ መልአኮ ከመ ያርእዮሙ ለአግብርቲሁ ዘሀለወ ይኩን ፍጡነ።,"Then he said to me, “These words are trustworthy and true. The Lord, the God of the spirits of the prophets, sent his angel to show his servants what must soon take place." +እነሆም “በቶሎ እመጣለሁ። የዚህን መጽሐፍ ትንቢት ቃል የሚጠብቅ ብፁዕ ነው፤” አለኝ።,ወናሁ እመጽእ ፍጡነ ወብፁዕ ዘየዐቅብ ቃለ ተነብዮቱ ለዝንቱ መጽሐፍ።,“Look! I’m coming soon. Favored is the one who keeps the words of the prophecy contained in this scroll.” +ይህንም ያየሁትና የሰማሁት እኔ ዮሐንስ ነኝ። በሰማሁትና ባየሁትም ጊዜ ይህን ባሳየኝ በመልአኩ እግር ፊት እሰግድ ዘንድ ተደፋሁ።,ወአነ ዮሐንስ ዘርኢኩ ወዘሰማዕኩ ዘንተ ሰገድኩ ቅድመ እገሪሁ ለውእቱ መልአክ ዘአርአየንዮ ለዝንቱ።,"I, John, am the one who heard and saw these things. When I heard and saw them, I fell down to worship at the feet of the angel who had shown them to me." +እርሱም “እንዳታደርገው ተጠንቀቅ፤ ከአንተ ጋር ከወንድሞችህም ነቢያት ጋር የዚህንም መጽሐፍ ቃል ከሚጠብቁ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ፤ ለእግዚአብሔር ስገድ፤” አለኝ።,ወይቤለኒ ኢትስግድ ሊተ ዑቅ ዮጊ ገብረ አጋዕዝቲከ አነ ወዘአኀዊከ ነቢያት ወዘእለ የዐቅቡ ቃለ ዝንቱ መጽሐፍ።,"But he said to me, “Don’t do that! I’m a servant just like you and your brothers and sisters, the prophets, and those who keep the words of this scroll. Worship God!”" +ለእኔም “ዘመኑ ቀርቦአልና የዚህን መጽሐፍ ትንቢት ቃል በማኅተም አትዝጋው።,ወአንተሰ ለእግዚአብሔር ስግድ ወኢትኅትም ቃለ ተነብዮቱ ለዝንቱ መጽሐፍ እስመ በጽሐ ዘመኑ።,"Then he said to me, “Don’t seal up the words of the prophecy contained in this scroll, because the time is near." +ዐመፀኛው ወደ ፊት ያምፅ፤ ርኵሱም ወደ ፊት ይርከስ፤ ጻድቁም ወደ ፊት ጽድቅ ያድርግ፤ ቅዱሱም ወደፊት ይቀደስ፤” አለ።,ወለዘገፍዐኒ ይገፍዕዎ እንከ ወለዘረስሐኒ ያረስሕዎ እንከ ወጻድቅ ለይጽደቅ ወንጹሕኒ ለይንጻሕ።,Let those who do wrong keep doing what is wrong. Let the filthy still be filthy. Let those who are righteous keep doing what is right. Let those who are holy still be holy. +“እነሆ በቶሎ እመጣለሁ፤ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።,ወናሁ እመጽእ ፍጡነ ወዕሴትየኒ ምስሌየ ውእቱ ከመ እፍድዮ ለለ አሐዱ ወእኰንኖ በከመ ምግባሩ።,"“Look! I’m coming soon. My reward is with me, to repay all people as their actions deserve." +አልፋና ዖሜጋ፥ ፊተኛውና ኋለኛው፥ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ።”,አነ ውእቱ አልፋ ወኦ አነ ቀዳማዊ ወአነ ደኃራዊ ርእስ ወማኅለቅት።,"I am the alpha and the omega, the first and the last, the beginning and the end." +ወደ ሕይወት ዛፍ ለመድረስ ሥልጣን እንዲኖራቸው በደጆችዋም ወደ ከተማይቱም እንዲገቡ ልብሳቸውን የሚያጥቡ ብፁዓን ናቸው።,ብፁዓን እለ አንጽሑ አልባሲሆሙ ከመ ይኩን ሥልጣኖሙ ላዕለ ዕፀ ሕይወት ወይበውእዋ እንተ አናቅጺሃ ለዛ ሀገር።,Favored are those who wash their robes so that they may have the right of access to the tree of life and may enter the city by the gates. +ውሻዎችና አስማተኞች ሴሰኛዎችም ነፍሰ ገዳዮችም ጣዖትንም የሚያመልኩት ውሸትንም የሚወዱና የሚያደርጉ ሁሉ በውጭ አሉ።,ወይወፅኡ አፍኣ ኀምስቱ አክላብ እለ ሥራይ ወዘማውያን ወቀታልያን ወእለ ያመልኩ ጣዖተ ወኵሎሙ እለ ያፈቅሩ ግብረ ሐሰት።,"Outside are the dogs, the drug users and spell-casters, those who commit sexual immorality, the murderers, the idolaters, and all who love and practice deception." +“እኔ ኢየሱስ በአብያተ ክርስቲያናት ዘንድ ይህን እንዲመሰክርላችሁ መልአኬን ላክሁ። እኔ የዳዊት ሥርና ዘር ነኝ፤ የሚያበራም የንጋት ኮከብ ነኝ።”,አነ ኢየሱስ ፈነውኩ መልአክየ ያስምዕ ለክሙ ዘንተ ለአብያተ ክርስቲያናት አነ ውእቱ ሥርው ዘእምዘመደ ዳዊት ኮከበ ብርሃን ጽባሓዊ።,"“I, Jesus, have sent my angel to bear witness to all of you about these things for the churches. I’m the root and descendant of David, the bright morning star." +መንፈሱና ሙሽራይቱም “ና!” ይላሉ። የሚሰማም “ና!” ይበል። የተጠማም ይምጣ፤ የወደደም የሕይወትን ውሃ እንዲያው ይውሰድ።,ወመንፈስ ቅዱስ ዘመርዔት ይቤሉ ለይምጻእ ወዘጸምዐኒ ለይምጻእ ወዘይፈቅድ ለይንሣእ ማየ ሕይወት በከንቱ።,"The Spirit and the bride say, ‘Come!’ Let the one who hears say, ‘Come!’ And let the one who is thirsty come! Let the one who wishes receive life-giving water as a gift.”" +በዚህ መጽሐፍ የተጻፈውን የትንቢት ቃል ለሚሰማ ሁሉ እኔ እመሰክራለሁ፤ ማንም በዚህ ላይ አንዳች ቢጨምር፥ እግዚአብሔር በዚህ መጽሐፍ የተጻፉትን መቅሠፍቶች ይጨምርበታል፤,ወአነ ስምዑ ለኵሉ ዘይሰምዕ ቃለ ዝንቱ መጽሐፍ እመ ወሰከ ዲቤሁ ይዌስክ እግዚአብሔር ላዕሌሁ መቅሠፍተ ዘጽሑፍ ውስተ ዝንቱ መጽሐፍ።,"Now I bear witness to everyone who hears the words of the prophecy contained in this scroll: If anyone adds to them, God will add to that person the plagues that are written in this scroll." +ማንምም በዚህ በትንቢት መጽሐፍ ከተጻፉት ቃሎች አንዳች ቢያጎድል፥ በዚህ መጽሐፍ ከተጻፉት ከሕይወት ዛፍና ከቅድስቲቱ ከተማ እግዚአብሔር ዕድሉን ያጎድልበታል።,ወእመኒ አሰሰለ እምውስተ ቃለ ዝንቱ መጽሐፍ ያሴስል እግዚአብሔር ክፍሎ እምዕፀ ሕይወት ወእምነ ሀገር ቅድስት ዘጽሑፍ ውስተ ዝንቱ መጽሐፍ።,"If anyone takes away from the words of this scroll of prophecy, God will take away that person’s share in the tree of life and the holy city, which are described in this scroll." +ይህን የሚመሰክር “አዎን በቶሎ እመጣለሁ፤” ይላል። አሜን፤ ጌታ ኢየሱስ ሆይ!ጅ ና።,ወይበል ዘሰምዐ ዘንተ እወ እመጽእ ፍጡነ አሜን ነዓ እግዚእየ ኢየሱስ።,"The one who bears witness to these things says, “Yes, I’m coming soon.” Amen. Come, Lord Jesus!" +የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችን ጋር ይሁን፤ አሜን።,ጸጋሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስለ ኵልክሙ አሜን።በዝየ ተፈጸመ ራእየ ዮሐንስ አቡቀለምሲስ ዘውእቱ ብሂል ዘርእየ በሕይወቱ ራእየ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,The grace of the Lord Jesus be with all. +,በእንተ ፈለገ ሕይወት ወዕፀ ሕይወት, +“በሰርዴስም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፡ ሰባቱ የእግዚአብሔር መናፍስትና ሰባቱ ከዋክብት ያሉት እንዲህ ይላል “ሥራህን አውቃለሁ፤ ሕያው እንደ መሆንህ ስም አለህ፤ ሞተህማል።,ወጸሐፍ ሎቱ ለመልአከ ቤተ ክርስቲያን ዘሰርዴስ ከመዝ ይቤ ዘቦ ሰብዐቱ መንፈስ ዘእምኀበ እግዚአብሔር ወሰብዐቱ ኮከብ አአምር ግብረከ ከመ ስምከ ሕያው ወምውት አንተ።,"“Write this to the angel of the church in Sardis:These are the words of the one who holds God’s seven spirits and the seven stars: I know your works. You have the reputation of being alive, and you are in fact dead." +ሥራህን በአምላኬ ፊት ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትምና የነቃህ ሁን፤ ሊሞቱም ያላቸውን የቀሩትን ነገሮች አጽና።,ትጋህ እንከ ወአጽንዖሙ ለእለ አልጸቁ ይሙቱ እስመ ኢረከብኩ ግብረከ ፍጹመ በቅድመ አምላኪየ።,"Wake up and strengthen whatever you have left, teetering on the brink of death, for I’ve found that your works are far from complete in the eyes of my God." +እንግዲህ እንዴት እንደ ተቀበልህና እንደ ሰማህ አስብ፤ ጠብቀውም፤ ንስሓም ግባ። እንግዲያስ ባትነቃ እንደ ሌባ እመጣብሃለሁ፤ በማናቸውም ሰዓት እንድመጣብህ ከቶ አታውቅም።,ወተዘከር እፎ ነሣእከ ወሰማዕከ ነስሕ እንከ ወእመሰ ኢተጋህከ እበጽሐከ ግብተ ከመ ሰራቂ ወኢተአምር በአይ ሰዓት እመጽእ ላዕሌከ።,"So remember what you received and heard. Hold on to it and change your hearts and lives. If you don’t wake up, I will come like a thief, and you won’t know what time I will come upon you." +ነገር ግን ልብሳቸውን ያላረከሱ በሰርዴስ ጥቂት ሰዎች ከአንተ ጋር አሉ፤ የተገባቸውም ስለ ሆኑ ነጭ ልብስ ለብሰው ከእኔ ጋር ይሄዳሉ።,ወባሕቱ ብከ ኅዳጣን ሰብእ ውስተ ሰርዴስ እለ ኢገመኑ አልባሲሆሙ ምስለ አንስት ወየሐውሩ ምስሌከ በንጽሕ።,But you do have a few people in Sardis who haven’t stained their clothing. They will walk with me clothed in white because they are worthy. +ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፤ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም፤ በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ እመሰክርለታለሁ።,ወለዘሞአሰ ከመዝ ልብስ ንጹሕ ይደልዎ ወኢይደመሰስ ስሙ እምነ መጽሐፈ ሕይወት ወአአምኖ በስሙ በቅድመ አቡየ ወበቅድመ መላእክቲሁ፤,"Those who emerge victorious will wear white clothing like this. I won’t scratch out their names from the scroll of life, but will declare their names in the presence of my Father and his angels." +መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።ለፊላደልፊያ ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልእክት,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት።,"If you can hear, listen to what the Spirit is saying to the churches.Message to Philadelphia" +“በፊላደልፊያም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፡ የዳዊት መክፈቻ ያለው፥ የሚከፍት፥ የሚዘጋም የሌለ፤ የሚዘጋ፥ የሚከፍትም የሌለ፤ ቅዱስና እውነተኛ የሆነው እርሱ እንዲህ ይላል፦,ወጸሐፍ ሎቱ ለመልአከ ቤተ ክርስቲያን ዘፊልድልፍያ ከመዝ ይቤ ቅዱስ ወጻድቅ ዘኀቤሁ ይነብር ኵሉ መራኁተ ቤተ ዳዊት ወአልቦ ዘያርኁ ወአልቦ ዘየዐጹ ዘእን���ሌሁ።,"“Write this to the angel of the church in Philadelphia:These are the words of the one who is holy and true, who has the key of David. Whatever he opens, no one will shut; and whatever he shuts, no one opens." +“ሥራህን አውቃለሁ፤ እነሆ በአንተ ፊት የተከፈተ በር ሰጥቼአለሁ፤ ማንም ሊዘጋውም አይችልም፤ ኀይልህ ምንም ትንሽ ቢሆን ቃሌን ጠብቀሃልና፤ ስሜንም አልካድህምና።,አአምር ግብረከ ወናሁ ወሀብኩከ ቅድሜከ ኆኅተ ርኁተ ወአልቦ ዘይክል ዐጺዎታ እስመ ውኁድ ኀይልከ ወዐቀብከ ቃልየ ወኢክሕድከ ስምየ።,"I know your works. Look! I have set in front of you an open door that no one can shut. You have so little power, and yet you have kept my word and haven’t denied my name." +እነሆ አይሁድ ሳይሆኑ ‘አይሁድ ነን’ ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ፤ እነሆ መጥተው በእግሮችህ ፊት ይሰግዱ ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ።,ወናሁ አነ እሁበከ እምነ ማኅበሩ ለሰይጣን ወእምነ እለ ይብሉ ርእሶሙ አይሁድ ንሕነ ወኢኮኑ ወይሔስዉ ወይሰግዱ ቅድመ እገሪከ ወየአምሩ ከመ አነ አፍቀርኩከ።,Because of this I will make the people from Satan’s synagogue —I will make them come and bow down at your feet and realize that I have loved you. +የትዕግሥቴን ቃል ስለ ጠበቅህ እኔ ደግሞ በምድር የሚኖሩትን ይፈትናቸው ዘንድ በዓለም ሁሉ ላይ ሊመጣ ካለው ከፈተናው ሰዓት እጠብቅሃለሁ።,እስመ ዐቀብከ ቃልየ ወትዕግሥትየ ወበእንተ ዝንቱ አነኒ ዐቀብኩከ እምነ ሰዓተ መንሱት እንተ ሀለወት ትምጻእ ውስተ ኵሉ ዓለም ከመ ታመክሮሙ ለእለ ይነብሩ ውስተ ምድር።,"Because you kept my command to endure, I will keep you safe through the time of testing that is about to come over the whole world, to test those who live on earth." +እነሆ ቶሎ ብዬ እመጣለሁ፤ ማንም አክሊልህን እንዳይወስድብህ ያለህን አጽንተህ ያዝ።,ወናሁ እመጽእ ፍጡነ ወአጽንዕ ዘብከ ከመ አልቦ ዘይነሥእ አክሊለከ።,I’m coming soon. Hold on to what you have so that no one takes your crown. +ድል የነሣው በአምላኬ መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፤ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ የአምላኬን ስምና የአምላኬን ከተማ ስም፥ ማለት ከሰማይ ከአምላኬ ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ አዲሱንም ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ።,ወለዘሞአሰ እሬስዮ ዐምደ ውስተ መቅደሱ ለአምላኪየ ወኢይወፅእ እንከ አፍኣ ወእጽሕፍ ላዕሌሁ ስሞ ለአምላኪየ ወስመ ሀገሩ ሐዳስ ኢየሩሳሌም እንተ ትወርድ እምሰማይ እምኀበ አምላኪየ ወስምየኒ ሐዲሰ።,"As for those who emerge victorious, I will make them pillars in the temple of my God, and they will never leave it. I will write on them the name of my God and the name of the city of my God, the New Jerusalem that comes down out of heaven from my God. I will also write on them my own new name." +መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።ለሎዲቅያ ቤተ ክርስቲያን የተላከ መልእክት,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት።,"If you can hear, listen to what the Spirit is saying to the churches.Message to Laodicea" +“በሎዲቅያም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፡ አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ በእግዚአብሔርም ፍጥረት መጀመሪያ የነበረው እንዲህ ይላል፦,ወጸሐፍ ሎቱ ለመልአከ ቤተ ክርስቲያን ዘሎዶቅያ ከመዝ ይቤ ዘውእቱ አሚን ወውእቱ ስምዕ መሃይምን ወጻድቅ ወውእቱ እምቅድመ ኵሉ ዘፈጠረ እግዚአብሔር።,"“Write this to the angel of the church in Laodicea:These are the words of the Amen, the faithful and true witness, the ruler of God’s creation." +“በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር።,አአምር ግብረከ ከመ ኢኮንከ ቈሪረ ወኢኮንከ ምዉቀ ወርቱዕሰ ትኩን ቈሪረ ወእመ አኮ ምዉቀ።,I know your works. You are neither cold nor hot. I wish that you were either cold or hot. +እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።,እስመ ማእከላይ አንተ።,"So because you are lukewarm, and neither hot nor cold, I’m about to spit you out of my mouth." +‘ሀብታም ነኝና ባለጠጋ ሆኜአለሁ፤ አንድም ስንኳ አያስፈልገኝም፤’ የምትል ስለ ሆንህ፥ ጐስቋላና ምስኪንም ድሀም ዕውርም የተራቆትህም መሆንህን ስለማታውቅ፥,ወትብል ብዑል አነ ወብዕልኩ ወአልቦ ዘእፈቅድ ምንተኒ እምኀቤከ ወለሊከ ተአምር ከመ ነዳይ ወምስኪን አንተ ወዕሩቅ ወዕዉር አንተ።,"After all, you say, ‘I’m rich, and I’ve grown wealthy, and I don’t need a thing.’ You don’t realize that you are miserable, pathetic, poor, blind, and naked." +ባለ ጠጋ እንድትሆን በእሳት የነጠረውን ወርቅ፥ ተጐናጽፈህም የራቁትነትህ ኃፍረት እንዳይገለጥ ነጭ ልብስን፥ እንድታይም ዐይኖችህን የምትኳለውን ኵል ከእኔ ትገዛ ዘንድ እመክርሃለሁ።,ወይእዜኒ እብለከ ትንሣእ እምኀቤየ ወርቀ ዚኣየ ዘንጡፍ ወጽሩይ በእሳት ከመ ትብዐል ብየ ወልብሰኒ ዘዚኣየ ትልበስ ዘንጹሕ ከመ ትትከደን ዕርቃነከ ወበፈውሰ ዚኣየ ትትኰሐል አዕይንቲከ ከመ ትርአይ።,"My advice is that you buy gold from me that has been purified by fire so that you may be rich, and white clothing to wear so that your nakedness won’t be shamefully exposed, and ointment to put on your eyes so that you may see." +እኔ የምወዳቸውን ሁሉ እገሥጻቸዋለሁ፤ እቀጣቸውማለሁ፤ እንግዲህ ቅና፤ ንስሓም ግባ።,አንሰ ለእለ አፈቅር እጌሥጽ ወእሜህር ቅናእ እንከ ለንስሓ።,I correct and discipline those whom I love. So be earnest and change your hearts and lives. +እነሆ በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ፤ ማንም ድምፄን ቢሰማ ደጁንም ቢከፍትልኝ፥ ወደ እርሱ እገባለሁ፤ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ፤ እርሱም ከእኔ ጋር ይበላል።,ወናሁ ቆምኩ ኀበ ኆኅት ወእጐደጕድ ወእመ ቦ ዘሰምዐኒ ቃልየ ወአርኀወኒ እበውእ ሶቤሃ ወአዐርፍ ምስሌሁ ወውእቱኒ ምስሌየ።,"Look! I’m standing at the door and knocking. If any hear my voice and open the door, I will come in to be with them, and will have dinner with them, and they will have dinner with me." +እኔ ደግሞ ድል እንደ ነሣሁ ከአባቴም ጋር በዙፋኑ ላይ እንደተቀመጥሁ፥ ድል ለነሣው ከእኔ ጋር በዙፋኔ ላይ ይቀመጥ ዘንድ እሰጠዋለሁ።,ወለዘሞአ እሁቦ ይንበር ምስሌየ ውስተ መንበርየ በከመ አነ ሞእኩ ወነበርኩ ምስለ አቡየ ውስተ መንበሩ።,"As for those who emerge victorious, I will allow them to sit with me on my throne, just as I emerged victorious and sat down with my Father on his throne." +መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።”,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ ምንተ ይቤ መንፈስ ቅዱስ ለአብያተ ክርስቲያናት።,"If you can hear, listen to what the Spirit is saying to the churches.”" +ከዚያ በኋላም አየሁ፤ እነሆም በሰማይ የተከፈተ ደጅ፥ እንደ መለከትም ሆኖ ሲናገረኝ የሰማሁት ፊተኛው ድምፅ “ወደዚህ ውጣና ከዚህ በኋላ ሊሆን የሚያስፈልገውን ነገር አሳይሃለሁ፤” አለ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ርኢኩ ኆኅተ ርኁተ ውስተ ሰማይ ወቀዳማየ ቃለ ሰማዕኩ ከመ ቃለ መጥቅዕ ይትናገር ምስሌየ ወይቤለኒ ዕርግ ዝየ ወአነ አርእየከ ዘሀለወ ይኩን እምድኅረ ዝንቱ።,"After this I looked and there was a door that had been opened in heaven. The first voice that I had heard, which sounded like a trumpet, said to me, “Come up here, and I will show you what must take place after this.”" +ወዲያው በመንፈስ ነበርሁ፤ እነሆም ዙፋን በሰማይ ቆሞአል፤ በዙፋኑም ላይ ተቀማጭ ነበረ፤,ወበጊዜሃ ኮንኩ በመንፈስ ወናሁ ርኢኩ መንበር ውስተ ሰማይ ይንበር።,"At once I was in a Spirit-inspired trance and I saw a throne in heaven, and someone was seated on the throne." +ተቀምጦም የነበረው በመልኩ የኢያስጲድንና የሰርዲኖን ዕንቍ ይመስል ነበር። በመልኩም መረግድን የመሰለ ቀስተ ደመና በዙፋኑ ዙሪያ ነበረ።,ወዘዲቤሁ ይነብር ይመስል ኅብሩ ከመ ዕንቈ ኢያሰጲድ ወሰርዲኖ ወካህናት እለ ��ውዱ ለውእቱ መንበር ይመስል ኅብሮሙ ከመ መረግድ።,"The one seated there looked like jasper and carnelian, and surrounding the throne was a rainbow that looked like an emerald." +በዙፋኑ ዙሪያም ሃያ አራት ዙፋኖች ነበሩ፤ በዙፋኖቹም ላይ ነጭ ልብስ ለብሰው በራሳቸውም የወርቅ አክሊል ደፍተው ሃያ አራት ሽማግሌዎች ተቀምጠው ነበር።,ወበዐውዱ ለውእቱ መንበር ዕሥራ ወአርባዕቱ መናብርት ወዲበ ውእቶን መናብርት ይነብሩ ዕሥራ ወአርባዕቱ ሊቃናት ወይለብሱ ጸዓድወ አልባሰ ወዲበ አርእስቲሆሙ አክሊላት ዘወርቅ።,"Twenty-four thrones, with twenty-four elders seated upon them, surrounded the throne. The elders were dressed in white clothing and had gold crowns on their heads." +ከዙፋኑም መብረቅና ድምፅ ነጐድጓድም ይወጣል፤ በዙፋኑም ፊት ሰባት የእሳት መብራቶች ይበሩ ነበር፤ እነርሱም ሰባቱ የእግዚአብሔር መናፍስት ናቸው።,ወእምነ ውእቱ መንበር ይወፅእ መብረቅ ወፀዓዕ ወነጐድጓድ ወቅድሜሁ ለውእቱ መንበር የኀትዉ ሰብዑ መኃትው ዘውእቱ መንፈስ ቅዱስ ዘእግዚአብሔር።,"From the throne came lightning, voices, and thunder. In front of the throne were seven flaming torches, which are the seven spirits of God." +በዙፋኑም ፊት ብርሌ የሚመስል የብርጭቆ ባሕር ነበረ። በዙፋኑም መካከል በዙፋኑም ዙሪያ፥ በፊትና በኋላ ዐይኖች የሞሉአቸው አራት እንስሶች ነበሩ።,ወቅድሜሁ ለውእቱ መንበር ባሕር ከመ እንተ በረድ ወእምገበዋቲሁ ለውእቱ መንበር አርባዕቱ እንስሳሁ ወምሉኣን እሙንቱ አዕይንተ እምቅድም ወእምድኅር።,"Something like a glass sea, like crystal, was in front of the throne.In the center, by the throne, were four living creatures encircling the throne. These creatures were covered with eyes on the front and on the back." +ፊተኛውም እንስሳ አንበሳን ይመስላል፤ ሁለተኛውም እንስሳ ጥጃን ይመስላል፤ ሦስተኛውም እንስሳ እንደ ሰው ፊት ነበረው፤ አራተኛውም እንስሳ የሚበረውን ንስር ይመስላል።,ወቀዳማዊ ይመስል ከመ አንበሳ ወካልኡ ይመስል ከመ ላሕም ወሣልሱ ይመስል ከመ ገጸ ዕጓለ እመሕያው ወራብዑ ይመስል ከመ ንስር ዘይሠርር።,The first living creature was like a lion. The second living creature was like an ox. The third living creature had a face like a human being. And the fourth living creature was like an eagle in flight. +አራቱም እንስሶች እያንዳንዳቸው ስድስት ክንፎች አሉአቸው፤ በዙሪያቸውና በውስጣቸውም ዐይኖች ሞልተውባቸዋል፤“ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የነበረውና ያለ የሚመጣውምሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ”እያሉ ቀንና ሌሊት አያርፉም።,ወለእሉ አርባዕቱ እንስሳሁ ለለአሐዱ አሐዱ እምኔሆሙ በበስድስቱ ክነፊሆሙ ወእንተ ኵለንታሆሙ ምሉኣን እሙንቱ አዕይንተ ወአልቦሙ ዕረፍት መዐልተ ወሌሊተ እንዘ ይብሉ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላከ አማልክት ዘሀሎ ወይሄሉ።,"Each of the four living creatures had six wings, and each was covered all around and on the inside with eyes. They never rest day or night, but keep on saying,“Holy, holy, holy is the Lord God Almighty,who was and is and is coming.”" +እንስሶቹም በዙፋን ላይ ለተቀመጠው ከዘላለምም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው ለእርሱ ክብርና ውዳሴ ምስጋናም በሰጡት ጊዜ፥,ወሶበ ከመዝ ይብሉ እልክቱ እንስሳሁ ወይሁቡ ስብሐተ ወክብረ ወአኰቴተ ለዝክቱ ዘይነብር ዲበ መንበር ዘሕያው ለዓለመ ዓለም።,"Whenever the living creatures give glory, honor, and thanks to the one seated on the throne, who lives forever and always," +-,ወይሰግዱ ሎቱ ቅድሜሁ ለዝክቱ ዘይነብር ዲበ መንበር እልክቱ ዕሥራ ወአርባዕቱ ሊቃናት ለዝክቱ ዘሕያው ለዓለመ ዓለም ወያወርዱ አክሊላቲሆሙ ቅድመ መንበሩ።,"the twenty-four elders fall before the one seated on the throne. They worship the one who lives forever and always. They throw down their crowns before the throne and say," +ሃያ አራቱ ሽማግሌዎች በዙፋን ላይ በተቀመጠው ፊት ወድቀው፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም በሕይወት ለሚኖረው እየሰገዱ“ጌታችንና አምላካችን ሆይ! አንተ ሁሉን ፈጥረሃልናስለ ፈቃድህም ሆነዋልና ተፈጥረውማልናክብር ውዳሴ ኀይልም ልትቀበል ይገባሃል፤” ክብር ውዳሴ ኃይልምእያሉ በዙፋኑ ፊት አክሊላቸውን ያኖራሉ።,ወይብልዎ ለከ ይደሉ እግዚኦ አምላክነ ስብሐት ወክብር ወኀይል እስመ አንተ ፈጠርከ ኵሎ ወበፈቃደ ዚኣከ ይሄሉ ኵሉ ዘተፈጥረ።,"“You are worthy, our Lord and God,to receive glory and honor and power,because you created all things. It is by your will that they existed and were created.”" +በዙፋኑ ላይም በተቀመጠው በቀኝ እጁ ላይ በውስጥና በኋላ የተጻፈበት በሰባትም ማኅተም የተዘጋ መጽሐፍን አየሁ።,ወእምዝ ርኢኩ ውስተ የማኑ ለውእቱ ዘይነብር ዲበ መንበር መጽሐፈ ጽሕፍተ እንተ ውስጣ ወእንተ አፍኣሃ ወኅትምት በሰብዐቱ ማኅተም።,"Then I saw a scroll in the right hand of the one seated on the throne. It had writing on the front and the back, and it was sealed with seven seals." +ብርቱም መልአክ “መጽሐፉን ይዘረጋ ዘንድ ማኅተሞቹንም ይፈታ ዘንድ የሚገባው ማን ነው?” ብሎ በታላቅ ድምፅ ሲያውጅ አየሁ።,ወርኢኩ መልአክ ዐቢይ ይጸርሕ ወይብል በቃል ዐቢይ ለመኑ ይደልዎ ይክሥታ ለዛቲ መጽሐፍ ወይፍታሕ ማኅተሚሃ።,"I saw a powerful angel, who proclaimed in a loud voice, “Who is worthy to open the scroll and break its seals?”" +በሰማይም ቢሆን በምድርም ላይ ቢሆን ከምድርም በታች ቢሆን መጽሐፉን ሊዘረጋ ወይም ሊመለከተው ማንም አልተቻለውም።,ወአልቦ ዘክህለ ከሢቶታ ለይእቲ መጽሐፍ ወኢርእዮታ ኢበሰማይ ወኢበምድር።,But no one in heaven or on earth or under the earth could open the scroll or look inside it. +መጽሐፉን ሊዘረጋ ወይም ሊመለከተው የሚገባው ማንም ስላልተገኘ እጅግ አለቀስሁ።,ወብዙኃን እለ በከዩ ወአነሂ ምስሌሆሙ እስመ አልቦ ዘተረክበ ዘይደልዎ ይክሥታ ለይእቲ መጽሐፍ ወይርአያ።,"So I began to weep and weep, because no one was found worthy to open the scroll or to look inside it." +ከሽማግሌዎቹም አንዱ “አታልቅስ፤ እነሆ ከይሁዳ ነገድ የሆነው አንበሳ፥ እርሱም የዳዊት ሥር መጽሐፉን ይዘረጋ ዘንድ ሰባቱንም ማኅተም ይፈታ ዘንድ ድል ነሥቶአል፤” አለኝ።,ወይቤለኒ አሐዱ እምውስተ እልክቱ ሊቃናት ኢትብኪ ናሁ ሞአ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ዘእምውስተ ሥርዉ ለዳዊት ከመ ይፍትሓ ለይእቲ መጽሐፍ ወለማኅተሚሃ።,"Then one of the elders said to me, “Don’t weep. Look! The Lion of the tribe of Judah, the Root of David, has emerged victorious so that he can open the scroll and its seven seals.”" +በዙፋኑና በአራቱ እንስሶች መካከልም በሽማግሌዎችም መካከል እንደ ታረደ በግ ቆሞ አየሁ፤ ሰባትም ቀንዶችና ሰባት ዐይኖች ነበሩት፤ እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ የተላኩ የእግዚአብሔር መናፍስት ናቸው።,ወርኢኩ ማእከለ ዝኩ መንበር ወእልክቱ አርባዕቱ እንስሳሁ ወማእከለ እልክቱ ዕሥራ ወአርባዕቱ ሊቃናት ይቀውም በግዕ ከመ ዘርጉዝ ውእቱ ወቦ ሰብዐቱ አቅርንት ወሰብዐቱ አዕይንት ወዝንቱ ውእቱ መንፈሱ ለእግዚአብሔር ዘተፈነወ ውስተ ኵላ ምድር።,"Then, in between the throne and the four living creatures and among the elders, I saw a Lamb, standing as if it had been slain. It had seven horns and seven eyes, which are God’s seven spirits, sent out into the whole earth." +መጥቶም በዙፋን ላይ ከተቀመጠ ከዚያ ከቀኝ እጁ መጽሐፉን ወሰደው።,ወመጽአ ወተመጠዋ ለይእቲ መጽሐፍ እምነ የማኑ ለዝክቱ ዘይነብር ዲበ መንበር።,He came forward and took the scroll from the right hand of the one seated on the throne. +መጽሐፉንም በወሰደ ጊዜ አራቱ እንስሶችና ሃያ አራቱ ሽማግሌዎች በበጉ ፊት ወደቁ፤ እያንዳንዳቸውም በገናንና የቅዱሳን ጸሎት የሆነ ዕጣን የሞላበትን የወርቅ ዕቃ ያዙ።,ወሶበ ተመጠዋ ለይእቲ መጽሐፍ ሰገዱ ሎቱ ቅድሜሁ ለውእቱ በግዕ እልክቱ ዕሥራ ወአርባዕቱ ሊቃናት ወእልክቱ አርባዕቱ እንስሳሁ ወያጸንዑ ኵሎሙ ጽዋዓተ ወርቅ ዘምሉእ ዕጣነ ወመሰንቆ መዝሙር ወዝ ውእቱ ጸሎቶሙ ለቅዱሳን።,"When he took the scroll, the four living creatures and the twenty-four elders fell down before the Lamb. Each held a harp and gold bowls full of incense, which are the prayers of the saints." +-,ወይዜምሩ በመዝሙር ሐዲስ ወይብሉ ይደልወከ ትንሥኣ ለዛቲ መጽሐፍ ወትፍታሕ ማኅተሚሃ እስመ ተቀተልከ ወተሣየጥከ በደምከ ለእግዚአብሔር እምነ ኵሉ ሕዝብ ወአሕዛብ ወነገድ ወበሓውርት።,"They took up a new song, saying,“You are worthy to take the scroll and open its seals,because you were slain,and by your blood you purchased for Godpersons from every tribe, language, people, and nation." +“መጽሐፉን ትወስድ ዘንድ ማኅተሞቹንም ትፈታ ዘንድ ይገባሃልታርደሃልና፤ በደምህም ለእግዚአብሔር ከነገድ ሁሉከቋንቋም ሁሉ ከወገንም ሁሉ ከሕዝብም ሁሉ ሰዎችን ዋጅተህ፥ለአምላካችን መንግሥትና ካህናት ይሆኑ ዘንድ አደረግሃቸው፤በምድርም ላይ ይነግሣሉ፤”እያሉ አዲስን ቅኔ ይዘምራሉ።,ወረሰይከ እምኔሆሙ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ካህናተ ወነገሥተ ከመ ይምልኩ ኵሎ ምድረ።,"You made them a kingdom and priests to our God,and they will rule on earth.”" +አየሁም፤ በዙፋኑም በእንስሶቹም በሽማግሌዎቹም ዙሪያ የብዙ መላእክትን ድምፅ ሰማሁ፤ ቍጥራቸውም አእላፋት ጊዜ አእላፋትና ሺህ ጊዜ ሺህ ነበር፤,ወሰማዕኩ ቃለ መላእክት ብዙኃን በዐውዱ ለውእቱ መንበር ወዘእንስሳሁኒ ወዘእልክቱኒ ሊቃናት ወኍልቆሙሰ እልፍ ወአእላፍ ወትእልፊተ አእላፋት ዘእልፍ አግዓዚ።,"Then I looked, and I heard the sound of many angels surrounding the throne, the living creatures, and the elders. They numbered in the millions—thousands upon thousands." +በታላቅም ድምፅ“የታረደው በግ ኀይልና ባለ ጠግነት ጥበብም ብርታትምክብርም ምስጋናም በረከትም ሊቀበል ይገባዋል”አሉ።,ወይብሉ በቃል ዐቢይ ይደልዎ ለውእቱ በግዕ ዘተቀትለ ከመ ይንሣእ ኀይለ ወብዕለ ወጥበበ ወጽንዐ ወመንግሥተ ወክብረ ወስብሐተ ወበረከተ።,"They said in a loud voice,“Worthy is the slaughtered Lambto receive power, wealth, wisdom, and might,and honor, glory, and blessing.”" +በሰማይና በምድርም ከምድርም በታች በባሕርም ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ በእነርሱም ውስጥ ያለ ሁሉ“በረከትና ክብር ምስጋናም ኀይልም ከዘላለም እስከ ዘላለምበዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን፤”ሲሉ ሰማሁ።,ወኵሉ ዘተፈጥረ ዘበሰማይ ወዘበምድር ወዘታሕተ ምድር ወዘውስተ ባሕር ወኵሉ ዘውስቴቶሙ ይብሉ ስብሐት ወክብር ወኀይል ወበረከት ለዘይነብር ዲበ መንበሩ ወለበግዑ ለዓለመ ዓለም አሜን።,"And I heard every creature in heaven and on earth and under the earth and in the sea—I heard everything everywhere say,“Blessing, honor, glory, and powerbelong to the one seated on the throneand to the Lambforever and always.”" +አራቱም እንስሶች ‘አሜን’ አሉ፤ ሽማግሌዎቹም ወድቀው ሰገዱ።,ወይብሉ እልክቱ አርባዕቱ እንስሳሁ አሜን ወሰገዱ ሎቱ እልክቱ ሊቃናት።,"Then the four living creatures said, “Amen,” and the elders fell down and worshipped." +በጉም ከሰባቱ ማኅተም አንዱን በፈታ ጊዜ አየሁ፤ ከአራቱም እንስሶች አንዱ ነጐድጓድ በሚመስል ድምፅ “መጥተህ እይ” ሲል ሰማሁ።,ወሶበ ፈትሐ ዝክቱ በግዕ አሐደ ማኅተመ እምነ ሰብዐቱ ማኅተሚሃ ይቤለኒ አሐዱ እምነ እልክቱ አርባዕቱ እንስሳሁ ነዓ ርኢ ወሰማዕኩ ቃሎ ከመ ነጐድጓድ።,"Then I looked on as the Lamb opened one of the seven seals. I heard one of the four living creatures say in a voice like thunder, “Come!”" +አየሁም፤ እነሆም አምባላይ ፈረስ ወጣ፤ በእርሱም ላይ የተቀመጠው ቀስት ነበረው፤ አክሊልም ተሰጠው፤ ድልም እየነሣ ወጣ፤ ድል ለመንሣት።,ወርኢኩ ናሁ ፈረስ ጸዐዳ ይወፅእ ወዘይጼዐኖ ቀስተ ያጸንዕ ወወሀብዎ አክሊለ ወወፅአ ከመ ይማእ ወሞአ።,"So I looked, and there was a white horse. Its rider held a bow and was given a crown. And he went forth from victory to victory." +ሁለተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ ሁለተኛው እንስሳ “መጥተህ እይ” ሲል ሰማሁ።,ወሶበ ፈትሐ ካልአ ማኅተመ ይቤለኒ ካልእ እምውስተ እንስሳሁ ነዓ ርኢ።,"When the Lamb opened the second seal, I heard the second living creature say, “Come!”" +ሌላም ዳማ ፈረስ ወጣ፤ በእርሱም ላይ ለተቀመጠው ሰላምን ከምድር ይወስድ ዘንድ ሰዎችም እርስ በርሳቸው እንዲተራረዱ ሥልጣን ተሰጠው፤ ታላቅም ሰይፍ ተሰጠው።,ወወፅአ ካልእ ፈረስ ቀይሕ ወአዘዝዎ ለዘይጼዐኖ ከመ ይንሣእ ሰላመ እምነ ምድር ከመ ይትቃተሉ በበይናቲሆሙ ወመጠውዎ ዐቢየ መጥባሕተ።,"Out came another horse, fiery red. Its rider was allowed to take peace from the earth so that people would kill each other. He was given a large sword." +ሦስተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ ሦስተኛው እንስሳ “መጥተህ እይ” ሲል ሰማሁ። አየሁም፤ እነሆም ጥቁር ፈረስ ወጣ፤ በእርሱም ላይ የተቀመጠው በእጁ ሚዛን ያዘ።,ወሶበ ፈትሐ ሣልሰ ማኅተመ ይቤለኒ ሣልስ እምውስተ እንስሳሁ ነዓ ትርአይ ወወፅአ ፈረስ ጸሊም ወዘይጼዐኖ መዳልወ ያጸንዕ።,"When he opened the third seal, I heard the third living creature say, “Come!” So I looked, and there was a black horse. Its rider held a balance for weighing in his hand." +በአራቱም እንስሶች መካከል ድምፅ “አንድ እርቦ ስንዴ በዲናር ሦስት እርቦ ገብስም በዲናር፥ ዘይትንና ወይንንም አትጕዳ” ሲል ሰማሁ።,ወሰማዕኩ ቃለ በማእከሎሙ ለእልክቱ አርባዕቱ እንስሳሁ ከመ ቃለ ንስር ወይብል መስፈርተ ሥርናይ በዲናር ወሠለስቱ መስፈርተ ሰገም በዲናር ወወይንሰ ወቅብዕ ኢየዐብሩ።,"I heard what sounded like a voice from among the four living creatures. It said, “A quart of wheat for a denarion, and three quarts of barley for a denarion, but don’t damage the olive oil and the wine.”" +አራተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ የአራተኛው እንስሳ ድምፅ “መጥተህ እይ” ሲል ሰማሁ።,ወሶበ ፈትሐ ራብዐ ማኅተመ ዘሰማዕኩ ቃለ ዘይቤለኒ ራብዕ እምነ እንስሳሁ ነዓ ትርአይ።,"When he opened the fourth seal, I heard the voice of the fourth living creature say, “Come!”" +አየሁም፤ እነሆም ሐመር ፈረስ ወጣ፤ በእርሱም ላይ የተቀመጠው ስሙ ሞት ነበረ። ሲኦልም ተከተለው፤ በሰይፍና በራብም በሞትም በምድርም አራዊት ይገድሉ ዘንድ ከምድር በአራተኛዋ እጅ ላይ ሥልጣን ተሰጣቸው።,ወወፅአ ፈረስ ሐመልሚል ወዘይጼዐኖ ሞት ስሙ ወሲኦል ትተልዎ ወወሀብዎ ሥልጣነ ላዕለ ራብዕተ እዴሃ ለምድር ከመ ያስተቃትሎሙ በኀጺን ወበረኃብ ወበሞት ወበአራዊተ ምድር።,"So I looked, and there was a pale green horse. Its rider’s name was Death, and the Grave was following right behind. They were given authority over a fourth of the earth, to kill by sword, famine, disease, and the wild animals of the earth." +አምስተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ፥ ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ጠበቁት ምስክር የታረዱትን የሰዎች ነፍሳት ከመሠዊያ በታች አየሁ።,ወሶበ ፈትሐ ኃምሰ ማኅተመ ርኢኩ ታሕተ ምሥዋዕ ነፍሶሙ ለእለ ተቀትሉ በእንተ ቃለ እግዚአብሔር ወበእንተ ዘዐቀቡ ሕጎ።,"When he opened the fifth seal, I saw under the altar those who had been slaughtered on account of the word of God and the witness they had given." +በታላቅ ድምፅም እየጮኹ “ቅዱስና እውነተኛ ጌታ ሆይ! እስከ መቼ ድረስ አትፈርድም? ደማችንንስ በምድር በሚኖሩት ላይ እስከ መቼ አትበቀልም?” አሉ።,ወጸርሑ በቃል ዐቢይ ወይቤሉ እስከ ማእዜኑ እግዚኦ! ቅዱስ ወጻድቅ ኢትትቤቀሎሙኑ ወኢትኴንኖሙ በእንተ ደምነ እምእለ ይነብሩ ዲበ ምድር።,"They cried out with a loud voice, “Holy and true Master, how long will you wait before you pass judgment? How long before you require justice for our blood, which was shed by those who live on earth?”" +ለእያንዳንዳቸውም ነጭ ልብስ ተሰጣቸው፤ እንደ እነርሱም ደግሞ ይገደሉ ዘንድ ያላቸው የባሪያዎች ባልንጀራዎቻቸውና የወንድሞቻቸው ቍጥር እስኪፈጸም ድረስ፥ ገና ጥቂት ዘመን እንዲያርፉ ተባለላቸው።,ወወሀብዎሙ አልባሰ ብሩሀ ለለአሐዱ እምኔሆሙ ወይቤልዎሙ ከመ ያዕርፉ ዓዲ ኅዳጠ መዋዕለ እስከ አመ ይትፌጸሙ እለ ከማሆሙ አግብርተ እግዚአብሔር ወአኀዊሆሙ እለ ሀለዎሙ ይትቀተሉ ከማሆሙ።,"Each of them was given a white robe, and they were told to rest a little longer, until their fellow servants and brothers and sisters—who were about to be killed as they were—were finished." +ስድስተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ አየሁ፤ ታላቅም የምድር መናወጥ ሆነ፤ ፀሐይም እንደ ማቅ ጠጕር ጥቁር ሆነ፤ ጨረቃም በሞላው እንደ ደም ሆነ፤,ወሶበ ፈትሐ ሳድሰ ማኅተመ ኮነ ካዕበ ዐቢይ ድልቅልቅ ወጸልመ ፀሓይ ወወርኅኒ ከመ ደም ኮነ ኵለንታሁ።,"I looked on as he opened the sixth seal, and there was a great earthquake. The sun became black as funeral clothing, and the entire moon turned red as blood." +በለስም በብርቱ ነፋስ ተናውጣ ቃርያዋን ፍሬ እንደምትጥል የሰማይ ከዋክብት ወደ ምድር ወደቁ፤,ወከዋክብትኒ ወድቁ እምሰማይ ከመ ቈጽለ በለስ ሶበ ይዘብጦ ዐቢይ ነፋስ።,The stars of the sky fell to the earth as a fig tree drops its fruit when shaken by a strong wind. +ሰማይም እንደ መጽሐፍ ተጠቅልሎ አለፈ፤ ተራራዎችና ደሴቶችም ሁሉ ከስፍራቸው ተወሰዱ።,ወሰማይኒ ተጠውመት ከመ ክርታስ ዘይጠወም አድባርኒ ወደሰያት ሰሰሉ ኵሉ።,"The sky disappeared like a scroll being rolled up, and every mountain and island was moved from its place." +የምድርም ነገሥታትና መኳንንት ሻለቃዎችም ባለ ጠጋዎችም ኀይለኛዎችም ባሪያዎችም ጌቶችም ሁሉ በዋሾችና በተራራዎች ዐለቶች ተሰወሩ፤,ወነገሥተ ምድርኒ ወመሳፍንት ወመላእክት ወአብዕልት ወዐበይት ወኵሉ ገብር ወአግዓዚ ተኀብኡ ውስተ በኣታት ወውስተ አድባር።,"Then the kings of the earth, the officials and the generals, the rich and the powerful, and everyone, slave and free, hid themselves in caves and in the rocks of the mountains." +ተራራዎችንና ዐለቶችንም “በላያችን ውደቁ በዙፋንም ከተቀመጠው ፊት ከበጉም ቍጣ ሰውሩን፤,ወይቤልዎሙ ለአድባር ወለጸዋልዕት ደቁ ላዕሌነ ወክድኑነ እምገጸ ዘይነብር ዲበ መንበር ወእምነ መዓተ በግዑ።,"They called to the mountains and the rocks, “Fall on us and hide us from the face of the one seated on the throne and from the Lamb’s wrath!" +ታላቁ የቁጣው ቀን መጥቶአልና፤ ማንስ ሊቆም ይችላል?” አሉአቸው።,እስመ በጽሐት ዕለተ መዓቱ ዐባይ ወመኑ ይክል ተቃውሞታ።,"The great day of their wrath has come, and who is able to stand?”" +ከዚህም በኋላ በአራቱ የምድር ማዕዘን ቆመው አራት መላእክት አየሁ፤ እነርሱም ነፋስ በምድር ቢሆን ወይም በባሕር ወይም በማንም ዛፍ እንዳይነፍስ አራቱን የምድር ነፋሳት ያዙ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ርኢኩ አርባዕቱ መላእክት ይቀውሙ ውስተ አርባዕቱ መዓዝኒሃ ለምድር ከመ የአኀዙ ከመ ኢይንፋኅ ነፋስ ውስተ ምድር ወኢውስተ ባሕር ወኢውስተ ዕፀታት።,"After this I saw four angels standing at the four corners of the earth. They held back the earth’s four winds so that no wind would blow against the earth, the sea, or any tree." +የሕያው አምላክ ማኅተም ያለውም ሌላ መልአክ ከፀሐይ መውጫ ሲወጣ አየሁ፤ ምድርንና ባሕርንም ሊጐዱ ለተሰጣቸው ለአራቱ መላእክት በታላቅ ድምፅ እየጮኸ,ወርኢኩ ወነጸርኩ ወመጽአ ካልእ መልአክ እምነ ጽባሕ ወይጸውር ማኅተመ እግዚአብሔር ዘሕያው ለዓለም ወይቤሎሙ በዐቢይ ቃል ለእልክቱ አርባዕቱ መላእክት እለ ተውህበ ሎሙ ይቅሥፍዋ ለምድር ወለባሕር።,"I saw another angel coming up from the east, holding the seal of the living God. He cried out with a loud voice to the four angels who had been given the power to damage the earth and sea." +“የአምላካችንን ባሪያዎች ግምባራቸውን እስክናትማቸው ድረስ ምድርን ቢሆን ወይም ባሕርን ወይም ዛፎችን አትጕዱ፤” አላቸው።,ወባሕቱ ይቤሎሙ ኢታሕምሙ ምዕረሰ ኢምድረ ወኢባሕረ ወኢዕፀታተ እስከ ይትኀተሙ አግብርተ እግዚአብሔር ውስተ ፍጽሞሙ።,"He said, “Don’t damage the earth, the sea, or the trees until we have put a seal on the foreheads of those who serve our God.”" +የታተሙትንም ቍጥር ሰማሁ፤ ከእስራኤል ልጆች ነገድ ሁሉ የታተሙት መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ።,ወሰማዕኩ ኍልቆሙ ለእለ ተኀትሙ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ እልፍ ወአርብዓ ምእት እለ ተኀትሙ እምውስተ ኵሉ ደቂቀ እስራኤል።,"Then I heard the number of those who were sealed: one hundred forty-four thousand, sealed from every tribe of the Israelites:" +ከይሁዳ ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ ታተሙ፤ ከሮቤል ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከጋድ ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥,እለ እምውስተ ሕዝበ ይሁዳ እልፍ ወዕሥራ ምእት ወእለ እምውስተ ሕዝበ ሮቤል እልፍ ወዕሥራ ምእት ወእለ እምውስተ ሕዝበ ስምዖን እልፍ ወዕሥራ ምእት ወእለ እምውስተ ሕዝበ ሌዊ እልፍ ወዕሥራ ምእት ወእለ እምውስተ ሕዝበ ጋድ እልፍ ወዕሥራ ምእት።,"From the tribe of Judah, twelve thousand were sealed;from the tribe of Reuben, twelve thousand;from the tribe of Gad, twelve thousand;" +ከአሴር ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከንፍታሌም ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከምናሴ ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥,ወእለ እምውስተ ሕዝበ አሴር እልፍ ወዕሥራ ምእት ወእለ እምውስተ ሕዝበ ንፍታሌም እልፍ ወዕሥራ ምእት ወእለ እምውስተ ሕዝበ ምናሴ እልፍ ወዕሥራ ምእት።,"from the tribe of Asher, twelve thousand;from the tribe of Naphtali, twelve thousand;from the tribe of Manasseh, twelve thousand;" +ከስምዖን ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከሌዊ ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከይሳኮር ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥,ወእለ እምውስተ ሕዝበ ይሳኮር እልፍ ወዕሥራ ምእት።,"from the tribe of Simeon, twelve thousand;from the tribe of Levi, twelve thousand;from the tribe of Issachar, twelve thousand;" +ከዛብሎን ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከዮሴፍ ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከብንያም ነገድ ዐሥራ ሁለት ሺህ ታተሙ።ከየነገዱ የተሰበሰቡ ብዙ ሕዝቦች,ወእለ እምውስተ ሕዝበ ዛብሎን እልፍ ወዕሥራ ምእት ወእለ እምውስተ ሕዝበ ዮሴፍ እልፍ ወዕሥራ ምእት ወእለ እምውስተ ሕዝበ ብንያም እልፍ ወዕሥራ ምእት ወእሉ እንከ እሙንቱ እለ ተኀትሙ።,"from the tribe of Zebulun, twelve thousand;from the tribe of Joseph, twelve thousand;from the tribe of Benjamin, twelve thousand were sealed.The great crowd and seventh seal" +ከዚህ በኋላ አየሁ፤ እነሆም አንድ እንኳ ሊቆጥራቸው የማይችል ከሕዝብና ከነገድ ከወገንም ከቋንቋም ሁሉ እጅግ ብዙ ሰዎች ነበሩ፤ ነጭ ልብስም ለብሰው የዘንባባንም ዝንጣፊዎች በእጆቻቸው ይዘው በዙፋኑና በበጉ ፊት ቆሙ፤,ወእምድኅረዝ ርኢኩ ሰብአ ብዙኃነ ዘአልቦ ዘይክል ኈልቆቶሙ እምነ ኵሉ ሕዝብ ወአሕዛብ ወነገድ ወበሐውርት ይቀውሙ ቅድመ መንበሩ ወቅድመ በግዑ ወይለብሱ አልባሰ ብሩሀ ወያጸንዑ ውስተ እደዊሆሙ ጸበርተ።,"After this I looked, and there was a great crowd that no one could number. They were from every nation, tribe, people, and language. They were standing before the throne and before the Lamb. They wore white robes and held palm branches in their hands." +በታላቅም ድምፅ እየጮሁ“ማዳን በዙፋኑ ላይ የተቀመጠው የአምላካችንና የበጉ ነው!”አሉ።,ወይጸርሑ በቃል ዐቢይ ወይብሉ ፍርቃን ለአምላክነ ለዘይነብር ዲበ መንበሩ ወለበግዑ።,"They cried out with a loud voice:“Victory belongs to our Godwho sits on the throne,and to the Lamb.”" +መላእክቱም ሁሉ በዙፋኑና በሽማግሌዎቹ በአራቱም እንስሶቹ ዙሪያ ቆመው ነበር፤ በዙፋኑም ፊት በግምባራቸው ተደፉ፤ ለእግዚአብሔርም እየሰገዱ,ወይቀውሙ ኵሎሙ መላእክት ወሊቃናት ዐውደ መንበሩ ወእልክቱኒ አርባዕቱ እንስሳሁ ሰገዱ በገጾሙ ቅድመ መንበሩ ለእግዚአብሔር።,"All the angels stood in a circle around the throne, and around the elders and the four living creatures. They fell facedown before the throne and worshipped God," +“አሜን በረከትና ገናናነት ጥበብም ምስጋናም ክብርምኀይልም ብርታትም ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ለአምላካችንይሁን! አሜን።”አሉ።,ወይብሉ አሜን ሎቱ ስብሐት ወባርኮት ወጥበብ ወአኰቴት ወኀይል ወጽንዕ ለአምላክነ ለዓለመ ዓለም አሜን።,"saying,“Amen! Blessing and gloryand wisdom and thanksgivingand honor and power and mightbe to our God forever and always. Amen.”" +ከሽማግሌዎቹም አንዱ ተመልሶ “እነዚህ ነጩን ልብስ የለበሱ እነማን ናቸው? ከወዴትስ መጡ?” አለኝ።,ወይቤለኒ አሐዱ እምነ ሊቃናት እሉ እለ ይለብሱ አልባሰ ብሩሀ እምአይቴ መጽኡ።,"Then one of the elders said to me, “Who are these people wearing white robes, and where did they come from?”" +እኔም “ጌታ ሆይ! አንተ ታውቃለህ፤” አልሁት። አለኝም “እነዚህ ከታላቁ መከራ የመጡ ናቸው፤ ልብሳቸውንም አጥበው በበጉ ደም አነጹ።,ወእቤሎ እግዚኦ አንተ ተአምር ወይቤለኒ እሉ እሙንቱ እለ መጽኡ እም ዐቢይ ሕማም ወኀፀቡ አልባሲሆሙ ወአንጽሑ በደመ በግዑ።,"I said to him, “Sir, you know.”Then he said to me, “These people have come out of great hardship. They have washed their robes and made them white in the Lamb’s blood." +ስለዚህ በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት አሉ፤ ሌሊትና ቀንም በመቅደሱ ያመልኩታል፤ በዙፋኑም ላይ የተቀመጠው በእነርሱ ላይ ያድርባቸዋል።,ወበበይነ ዝንቱ በጽሑ ቅድመ መንበሩ ለእግዚአብሔር ወይሴብሕዎ መዐልተ ወሌሊተ በውስተ መቅደሱ ወየዐርፍ ኀቤሆሙ ውእቱ ዘይነብር ዲበ መንበሩ ወይጼልል ላዕሌሆሙ።,"This is the reason they are before God’s throne. They worship him day and night in his temple, and the one seated on the throne will shelter them." +ከእንግዲህ ወዲህ አይራቡም፤ ከእንግዲህም ወዲህ አይጠሙም፤ ፀሐይም ትኵሳትም ሁሉ ከቶ አይወርድባቸውም፤,ኢይርኅቡኒ ወኢይጸምዑኒ ወፀሓየ ሐሩርኒ ኢይረክቦሙ።,"They won’t hunger or thirst anymore. No sun or scorching heat will beat down on them," +በዙፋኑ መካከል ያለው በጉ እረኛቸው ይሆናልና፤ ወደ ሕይወትም ውሃ ምንጭ ይመራቸዋልና፤ እግዚአብሔርም እንባዎችን ሁሉ ከዐይናቸው ያብሳል።”,እስመ በግዑ ዘቅድመ መንበሩ ይርዕዮሙ ወይመርሖሙ ውስተ ነቅዐ ማየ ሕይወት ወያሴስል እግዚአብሔር አንብዐ እምአዕይንቲሆሙ።,"because the Lamb who is in the midst of the throne will shepherd them. He will lead them to the springs of life-giving water, and God will wipe away every tear from their eyes.”" +ሰባተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ ግማሽ ሰዓት የሚያህል ዝምታ በሰማይ ሆነ።,ወሶበ ፈትሐ ሳብዐ ማኅተመ አርመመ ኵሉ ዘበሰማይ ወዘበምድር እስከ መንፈቀ ሰዓት።,"Then, when the Lamb opened the seventh seal, there was silence in heaven for about half an hour." +በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፤ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው።,ወእምዝ ርኢኩ ሰብዓተ መላእክተ እለ ይቀውሙ ቅድመ እግዚአብሔር ወወሀብዎሙ ለእልክቱ መላእክት ሰብዓተ መጣቅዕተ።,"Then I saw the seven angels who stand before God, and seven trumpets were given to them." +ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው።,ወመጽአ ካልእ መልአክ ወቆመ ቅድመ ምሥዋዕ ወያጸንዕ ማዕጠንተ ወርቅ ወወሀብዎ ብዙኀ ዕጣናተ ከመ የሀብ ለጸሎተ ኵሎሙ ቅዱሳን በዲበ ምሥዋዕ ዘወርቅ ዘቅድመ መንበሩ።,"Another angel came and stood at the altar, and he held a gold bowl for burning incense. He was given a large amount of incense, in order to offer it on behalf of the prayers of all the saints on the gold altar in front of the throne." +የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።,ወዐርገ ጢሱ ለውእቱ ዕጣን ምስለ ጸሎቶሙ ለቅዱሳን እምውስተ እዴሁ ለውእቱ መልአክ ቅድመ እግዚአብሔር።,The smoke of the incense offered for the prayers of the saints rose up before God from the angel’s hand. +መልአኩም ጥናውን ይዞ የመሰዊያውን እሳት ሞላበት፤ ወደ ምድርም ጣለው፤ ነጐድጓድና ድምፅም መብረቅም መናወጥም ሆነ።ሰባቱ መለከቶች,ወነሥአ ውእቱ መልአክ ማዕጠንተ እምኀበ እሳት ዘምሥዋዕ ወአውረደ ውስተ ምድር ወሶበ አውረደ ውስተ ምድር ኮነ ነጐድጓድ ወፀዓዕ ወመብረቅ ወድልቅልቅ።,"Then the angel took the incense container and filled it with fire from the altar. He threw it down to the earth, and there were thunder, voices, lightning, and an earthquake." +ሰባቱንም መለከት የያዙ ሰባቱ መላእክት ሊነፉ ተዘጋጁ።,ወእልክቱኒ ሰብዐቱ መላእክት እለ ያጸንዑ ሰብዐተ መጣቅዕተ ተደለዉ ከመ ይጥቅዑ ቦሙ።,Then the seven angels who held the seven trumpets got ready to blow them. +ፊተኛውም መልአክ መለከቱን ነፋ፤ ደምም የተቀላቀለበት በረዶና እሳት ሆነ፤ ወደ ምድርም ተጣለ፤ የምድርም ሲሶው ተቃጠለ፤ የዛፎችም ሲሶው ተቃጠለ፤ የለመለመም ሣር ሁሉ ተቃጠለ።,ወሶበ ጠቅዐ ቀዳማዊ መልአክ ኮነ በረድ ወእሳት ምስለ ደም ድሙር ወወረደ ውስተ ምድር ወውዕየ ሣልስተ እዴሃ ለምድር ወውዕዩ ኵሉ ዕፅ ወሣዕር ወሐመልማል።,"The first angel blew his trumpet, and hail and fire mixed with blood appeared, and was thrown down to the earth. A third of the earth was burned up. A third of the trees were burned up. All the green grass was burned up." +ሁለተኛውም መልአክ መለከቱን ነፋ፤ በእሳት የሚቃጠል ታላቅ ተራራን የሚመስል ነገር በባሕር ተጣለ፤ የባሕርም ሲሶው ደም ሆነ፤,ወሶበ ጠቅዐ ካልእ መልአክ ወረደ ውስተ ባሕር እሳት ዐቢይ ዘመጠነ ደብር እንዘ ይነድድ ወኮነ ደመ ሣልስተ እዴሃ ለባሕር።,"Then the second angel blew his trumpet, and something like a huge mountain burning with fire was thrown down into the sea. A third of the sea became blood," +በባሕርም ከሚኖሩ ሕይወት ካላቸው ፍጥረቶች ሲሶው ሞተ፤ የመርከቦችም ሲሶው ጠፋ።,ወሞተ ሣልስተ እዴሁ ለዘሀሎ ውስተ ባሕር ዘተፈጥረ ዘቦ መንፈሰ ሕይወት ወሣልስተ እዴሆን ለአሕማር ማሰና።,"a third of the creatures living in the sea died, and a third of the ships were destroyed." +ሦስተኛውም መልአክ መለከቱን ነፋ፤ እንደ ችቦም የሚቃጠል ታላቅ ኮከብ ከሰማይ ወደቀ፤ በወንዞችና በውሃም ምንጮች ሲሶ ላይ ወደቀ።,ወሶበ ጠቅዐ ሣልስ መልአክ ወረደ እምሰማይ ኮከብ ዐቢይ እንዘ ይነድድ ከመ እሳት ወወረደ ውስተ ሣልስተ እዴሆሙ ለአፍላግ ወለአንቅዕተ ማያት።,"Then the third angel blew his trumpet, and a great star, burning like a torch, fell from heaven. It fell on a third of the rivers and springs of water." +የኮከቡም ስም እሬቶ ይባላል፤ የውሃውም ሲሶ መራራ ሆነ፤ መራራም ስለተደረገ በውሃው ጠንቅ ብዙ ሰዎች ሞቱ።,ወስሙ ለውእቱ ኮከብ ዕጉሥታር ወኮነ ዕጉሥታረ ሣልስተ እዴሆሙ ለማያት ምስለ ዐውሎ ወብዙኅ ሰብእ ዘሞተ እምነ ምረሮሙ ለማያት።,"The star’s name is Wormwood, and a third of the waters became wormwood, and many people died from the water, because it became so bitter." +አራተኛውም መልአክ መለከቱን ነፋ፤ የፀሐይ ሲሶና የጨረቃ ሲሶ የከዋክብትም ሲሶ ተመታ፤ የእነዚህ ሲሶ ይጨልም ዘንድ፥ የቀንም ሲሶው እንዳያበራ፥ እንዲሁም የሌሊት።,ወሶበ ጠቅዐ ራብዕ መልአክ ተቀሥፈት ፀሓይ ወጸልመ ሣልስተ እዴሃ ወሣልስተ እዴሃ ለወርኅ ወሣልስተ እዴሆሙ ለከዋክብት ከመ ኢያብርሁ ወሣልስተ እዴሆሙ ለዕለት ወለሌሊት።,"Then the fourth angel blew his trumpet, and a third of the sun was struck, and a third of the moon, and a third of the stars so that a third of them became dark. The day lost a third of its light, and the night lost a third of its light too." +አየሁም፤ አንድም ንስር በሰማይ መካከል እየበረረ በታላቅ ድምፅ “ሊነፉ ያላቸው የሦስቱ መላእክት መለከት ስለሚቀረው ድምፅ በምድር ላይ ለሚኖሩት ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!” ሲል ሰማሁ።,ወሰማዕኩ አሐዱ ንስር ይሠርር ማእከለ ሰማይ ወምድር ወይብል በዐቢይ ቃል አሌ ሎሙ አሌ ሎሙ ለእለ ይነብሩ ዲበ ምድር እምነ ዘተርፈ ቃለ መጥቅዖሙ ለሠለስቱ መላእክት እለ ሀለዎሙ ይጥቅዑ።,"Then I looked and I heard an eagle flying high overhead. It said with a loud voice, “Horror, horror, oh! The horror for those who live on earth because of the blasts of the remaining trumpets that the three angels are about to blow!”" +አምስተኛውም መልአክ መለከቱን ነፋ፤ ከሰማይም ወደ ምድር ወድቆ የነበረ ኮከብ አየሁ፤ የጥልቁም ጕድጓድ መክፈቻ ተሰጠው።,ወሶበ ጠቅዐ ኃምስ መልአክ ወረደ ኮከብ እምሰማይ ዲበ ምድር።,"Then the fifth angel blew his trumpet, and I saw a star that had fallen from heaven to earth, and he was given the key to the shaft of the abyss." +የጥልቁንም ጕድጓድ ከፈተው፤ ጢስም ከታላቅ እቶን እንደሚወጣ ጢስ ሆኖ ከጕድጓዱ ወጣ፤ ፀሐይና አየርም በጕድጓዱ ጢስ ጨለሙ።,ወተውህበ ሎቱ መራኁተ አንቅዕተ ቀላያት ወዐርገ ጢስ እምነ ቀላይ ከመ ጢሰ እቶን ዐቢይ ወከደኖ ለፀሓይ ወኮነ ከመ ደመና ውእቱ ጢሰ ቀላይ።,"He opened the shaft of the abyss; and smoke rose up from the shaft, like smoke from a huge furnace. The sun and air were darkened by the smoke from the shaft." +ከጢሱም አንበጣዎች ወደ ምድር ወጡ፤ የምድርም ጊንጦች ሥልጣን እንዳላቸው ሥልጣን ተሰጣቸው።,ወእምነ ውእቱ ጢስ ወፅአ አንበጣ ውስተ ምድር ወወሀብዎሙ ሥልጣነ ይኩኑ ከመ ዐቃርብት ውስተ ምድር።,Then locusts came forth from the smoke and onto the earth. They were given power like the power that scorpions have on the earth. +የእግዚአብሔርም ማኅተም በግምባራቸው ከሌለባቸው ሰዎች በቀር በምድር ያለውን ሣር ቢሆንም ወይም ማናቸውንም የለመለመ ነገር ወይም ማናቸውንም ዛፍ እንዳይጐዱ ተባለላቸው።,ወአዘዝዎሙ ከመ ኢያማስኑ ሣዕረ ወኢሐመልማለ ወኢኵሎ ዕፀ ዘእንበለ ለሰብእ እለ አልቦሙ ማኅተመ እግዚአብሔር ውስተ ፍጽሞሙ።,They were told not to hurt the grass of the earth or any green plant or any tree. They could only hurt the people who didn’t have the seal of God on their foreheads. +አምስትም ወር ሊያሰቃዩአቸው ተሰጣቸው እንጂ ሊገድሉአቸው አይደለም፤ እነርሱም የሚያሠቃዩት ሥቃይ ጊንጥ ሰውን ነድፎ እንደሚያሠቃይ ነው።,ወአዘዝዎሙ ከመ ኢይቅትልዎሙ ዳእሙ ከመ ያሕምምዎሙ ኀምስተ አውራኀ ወሕማሞሙሰ ከመ ሕማመ ዐቅራብ ሶበ ይነድፍ ሰብአ።,"The locusts weren’t allowed to kill them, but only to make them suffer for five months—and the suffering they inflict is like that of a scorpion when it strikes a person." +በዚያም ወራት ሰዎች ሞትን ይፈልጋሉ፤ አያገኙትምም፤ ሊሞቱም ይመኛሉ፤ ሞትም ከእነርሱ ይሸሻል።,ወበውእቶን መዋዕል የኀሥሥ ሰብእ መዊተ ወኢይረክብ ወይፈቱ ይሙት ወይትኀጣእ እምኔሁ መዊት።,"In those days people will seek death, but they won’t find it. They will want to die, but death will run away from them." +የአንበጣዎቹም መልክ ለጦርነት እንደ ተዘጋጁ ፈረሶች ነው፤ በራሳቸውም ላይ ወርቅ የሚመስሉ አክሊሎች ነበሩአቸው፤ ፊታቸውም እንደ ሰው ፊት ነበረ፤,ወከመዝ ውእቱ ራእዮሙ ለእልክቱ አናብጥ ከመ አፍራስ ዘድልዋን ለጸብእ ይመስሉ ወውስተ ርእሶሙ ቦሙ ቀጸላ በአምሳለ ወርቅ ወገጾሙ ከመ ገጸ ሰብእ።,"The locusts looked like horses ready for battle. On their heads were what seemed to be gold crowns. Their faces were like human faces," +የሴቶችን ጠጕር የሚመስል ጠጕር ነበራቸው፤ ጥርሳቸውም እንደ አንበሳ ጥርስ ነበረ፤,ወሥዕርቶሙ ከመ ሥዕርተ አንስት ወስነኒሆሙ ከመ ስነነ አናብስት።,"their hair was like women’s hair, and their teeth were like lions’ teeth." +የብረት ጥሩር የሚመስልም ጥሩር ነበራቸው፤ የክንፋቸውም ድምፅ ወደ ጦርነት እንደሚጋልቡ እንደ ብዙ ፈረሶች ሰረገላዎች ድምፅ ነበረ።,ወቦሙ ጌራ ከመ ጌራ ኀጺን ወድምፀ እገሪሆሙ ከመ ድምፀ ሠረገላ ብዙኅ ዘያረውጹ አፍራስ ውስተ ቀትል።,"In front they had what seemed to be iron armor upon their chests, and the sound of their wings was like the sound of many chariots and horses racing into battle." +እንደ ጊንጥም ጅራት ያለ ጅራት አላቸው፤ በጅራታቸውም መውጊያ አለ፤ ሰዎችንም አምስት ወር እንዲጐዱ ሥልጣን አላቸው።,ወቦሙ ዘነብ ከመ ዘነበ ዐቅራብ ወውስተ ዘነቦሙ ቦሙ ቅንዋት በዘቦቱ ይነድፍዎሙ ለሰብእ ኀምስተ አውራኀ።,"They also have tails with stingers, just like scorpions; and in their tails is their power to hurt people for five months." +በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው፤ እርሱም የጥልቅ መልአክ ነው፤ ስሙም በዕብራይስጥ አባዶን በግሪክም አጶልዮን ይባላል።,ወቦሙ ንጉሥ መልአ�� ቀላይ ወስሙ በዕብራይስጥ አብዶን ወበጽርእ አጵልዮን ወበቅብጥ አርማቅጦን ወበዐረብ ሰናሴር ወበግእዝ ማኅጐሊ።,"Their king is an angel from the abyss, whose Hebrew name is Abaddon, and whose Greek name is Apollyon." +ፊተኛው ወዮ አልፎአል፤ እነሆ ከዚህ በኋላ ገና ሁለት ወዮ ይመጣል።,ወበዝ ኀለፈት አሐቲ ሕማም ወተርፈ ክልኤ ሕማም።,The first horror has passed. Look! Two horrors are still coming after this. +ስድስተኛውም መልአክ መለከቱን ነፋ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ካለ በወርቅ ከተሠራ መሠዊያ ቀንዶች አንድ ድምፅ ሰማሁ፤,ወሶበ ጠቅዐ ሳድስ መልአክ ሰማዕኩ ቃለ አሐደ እምነ አቅርንተ ምሥዋዕ ዘወርቅ ዘቅድመ መንበሩ ለእግዚአብሔር።,"Then the sixth angel blew his trumpet, and I heard a voice from the four horns of the gold altar that is before God." +መለከትም ያለውን ስድስተኛውን መልአክ “በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ የታሰሩትን አራቱን መላእክት ፍታቸው፤” አለው።,ወይቤሎ ለዝክቱ ሳድስ መልአክ ዘያጸንዕ መጥቅዐ ፍትሖሙ ለእክልቱ አርባዕቱ መላእክት እለ እሱራን ውስተ ፈለገ ኤፍራጥስ ዐቢይ።,"It said to the sixth angel, who had the trumpet, “Release the four angels who are bound at the great river Euphrates.”" +የሰዎችንም ሲሶ እንዲገድሉ ለሰዓቱና ለቀኑ ለወሩም ለዓመቱም ተዘጋጅተው የነበሩ አራቱ መላእክት ተፈቱ።,ወሶበ ፈትሖሙ ለእልክቱ አርባዕቱ መላእክት እለ ድልዋን ለሰዓት ወለዕለት ወለወርኅ ወለዓመት ከመ ይቅትሉ ሣልስተ እዴሆሙ ለዕጓለ እመሕያው።,"Then the four angels who had been made ready for that hour, day, month, and year were released to kill a third of humankind." +የፈረሰኞችም ጭፍራ ቁጥር ሁለት መቶ ሚሊዮን ነበረ፤ ቁጥራቸውን ሰማሁ።,ወኍልቈ አፍራሲሆሙ ምክዕቢተ እልፍ እምአእላፍ።,The number of cavalry troops was two hundred million. I heard their number. +ፈረሶቹንና በእነርሱም ላይ የተቀመጡትን እንዲሁ በራእይ አየሁ፤ እሳትና ያክንት ዲንም የሚመስል ጥሩር ነበራቸው፤ የፈረሶቹም ራስ እንደ አንበሳ ራስ ነበረ፤ ከአፋቸውም እሳትና ጢስ ዲንም ወጣ።,ወከመዝ ርእየተ አፍራሲሆሙ ወዘእለ ይጼዐንዎሙ ቦሙ ጌራ ዘእሳት ዘኅብረ ደርከኖ ወአርእስተ አፍራሲሆሙ ከመ አርእስተ አናብስት ወይወፅእ እምነ አፉሆሙ እሳት ወጢስ ወተይ።,"And this is the way I saw the horses and their riders in the vision: they had breastplates that were fiery red, dark blue, and yellow as sulfur. The horses’ heads were like lions’ heads, and out of their mouths came fire, smoke, and sulfur." +ከአፋቸውም በወጡት በእሳቱና በጢሱ በዲኑም በእነዚህ ሦስት መቅሰፍቶች የሰዎቹ ሲሶ ተገደለ።,ወእምነ ዝንቱ ሠለስቱ ሕማም ሞተ ሣልስተ እዴሁ ለዕጓለ እመሕያው እምነ እሳት ወጢስ ወተይ ዘይወፅእ እምነ አፉሆሙ።,"By these three plagues a third of humankind was killed: by the fire, smoke, and sulfur coming out of their mouths." +የፈረሶቹ ሥልጣን በአፋቸውና በጅራታቸው ነውና፥ ጅራታቸው እባብን ይመስላልና፥ ራስም አላቸው፤ በእርሱም ይጐዳሉ።,እስመ ሥልጣነ አፍራሲሆሙ ውስተ አፉሆሙ ወአዝናቢሆሙ ከመ አራዊተ ምድር ወቦሙ ህየ አርእስት በዘቦቱ ይነስኩ ሰብአ ኀምስተ አውራኀ።,"The horses’ power is in their mouths and their tails, for their tails are like snakes with heads that inflict injuries." +በእነዚህም መቅሠፍቶች ያልተገደሉት የቀሩቱ ሰዎች ለአጋንንትና ያዩ ወይም ይሰሙ ወይም ይሄዱ ዘንድ ለማይችሉ ከወርቅና ከብር ከናስም ከድንጋይም ከእንጨትም ለተሠሩ ለጣዖቶች እንዳይሰግዱ ስለ እጃቸው ሥራ ንስሓ አልገቡም፤,ወዘተርፈ ሰብእ ድኅነ እምነ ውእቱ መቅሠፍት ወቦ እለ ተኰነኑ በአምልኮ ግብረ እደዊሆሙ እስመ ኢነስሑ አላ አቅነዩ ርእሶሙ እንዘ ይሰግዱ ለአጋንንት ወለአማልክት ዘወርቅ ወዘብሩር ወዘብርት ወዘዕፅ ወዘእብን እለ ኢይሬእዩ ወኢይሰምዑ ወኢየሐውሩ።,"The rest of humankind, who weren’t killed by these plagues, didn’t change their hearts and lives and turn from their handiwork. They didn’t stop worshipping demons and idols made of gold, silver, bronze, stone, and wood—idols that can’t see or hear or walk." +ስለ መግደላቸውም ቢሆን ወይም ስለ አስማታቸው ወይም ስለ ዝሙታቸው ወይም ስለ ስርቆታቸው ንስሓ አልገቡም።,ወኢነስሑ ዓዲ እምነ ቀትሎሙ ወእምነ ሥራያቲሆሙ ወእምነ ዝሙቶሙ ወእምነ ስርቆሙ።,"They didn’t turn away from their murders, their spells and drugs, their sexual immorality, or their stealing." +በመ​ጀ​መ​ሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ነበረ፤ ቃልም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነበረ።,ቀዳሚሁ ቃል ውእቱ ወውእቱ ቃል ኀበ እግዚአብሔር ውእቱ ወእግዚአብሔር ውእቱ ቃል።,In the beginning was the Wordand the Word was with Godand the Word was God. +ይህም በመ​ጀ​መ​ሪያ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ነበረ።,ወከማሁ ቀዳሚሁ እምቀዲሙ ኀበ እግዚአብሔር ውእቱ።,The Word was with God in the beginning. +ሁሉም በእ​ርሱ ሆነ፤ ከሆ​ነ​ውም ሁሉ ያለ እርሱ ምንም የሆነ የለም።,ወኵሉ ቦቱ ኮነ ወዘእንበሌሁሰ አልቦ ዘኮነ ወኢምንትኒ እምዘኮነ።,"Everything came into being through the Word,and without the Wordnothing came into being.What came into being" +ሕይ​ወት በእ​ርሱ ነበረ፥ ሕይ​ወ​ትም የሰው ብር​ሃን ነበረ፤,ወዘሂ ኮነ በእንቲኣሁ ቦቱ ሕይወት ውእቱ ወሕይወትሰ ብርሃኑ ለዕጓለ እመሕያው ውእቱ።,"through the Word was life,and the life was the light for all people." +ብር​ሃ​ንም በጨ​ለማ ያበ​ራል፤ ጨለ​ማም አላ​ገ​ኘ​ውም።ስለ መጥ​ምቁ ዮሐ​ንስ መላክ,ወብርሃንሰ ዘውስተ ጽልመት ያበርህ ወያርኢ ወጽልመትኒ ኢይረክቦ ወኢይቀርቦ።በእንተ ተፈንዎቱ ወስምዑ ለዮሐንስ መጥምቅ,"The light shines in the darkness,and the darkness doesn’t extinguish the light." +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የተ​ላከ ስሙ ዮሐ​ንስ የሚ​ባል አንድ ሰው ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ዘተፈነወ እምኀበ እግዚአብሔር ዘስሙ ዮሐንስ።,A man named John was sent from God. +እር​ሱም ሁሉ በእ​ርሱ በኩል እን​ዲ​ያ​ምን ስለ ብር​ሃን ይመ​ሰ​ክር ዘንድ ለም​ስ​ክ​ር​ነት መጣ።,ወውእቱ መጽአ ለስምዕ ከመ ይኩን ሰማዕተ በእንተ ብርሃን ከመ ኵሉ ይእመን ቦቱ።,"He came as a witness to testify concerning the light, so that through him everyone would believe in the light." +ስለ ብር​ሃን ምስ​ክር ሊሆን መጣ እንጂ እርሱ ራሱ ብር​ሃን አል​ነ​በ​ረም።,ወለሊሁሰ ኢኮነ ብርሃነ ዳእሙ ሰማዕተ ይኩን በእንተ ብርሃን።,"He himself wasn’t the light, but his mission was to testify concerning the light." +ለሰው ሁሉ የሚ​ያ​በ​ራው እው​ነ​ተ​ኛው ብር​ሃ​ንስ ወደ ዓለም የመ​ጣው ነው።,ወብርሃነ ጽድቅሰ ዘያበርህ ለኵሉ ሰብእ ዘመጽአ ውስተ ዓለም።,The true light that shines on all peoplewas coming into the world. +በዓ​ለም ነበረ፤ ዓለ​ሙም በእ​ርሱ ሆነ፤ ዓለሙ ግን አላ​ወ​ቀ​ውም።,ወውስተ ዓለም ሀሎ ወዓለምኒ ቦቱ ኮነ ወዓለምሰ ኢያእመሮ።,"The light was in the world,and the world came into being through the light,but the world didn’t recognize the light." +ወደ ወገ​ኖቹ መጣ፤ ወገ​ኖቹ ግን አል​ተ​ቀ​በ​ሉ​ትም።,ውስተ ዚኣሁ መጽአ ወእሊኣሁሰ ኢተወክፍዎ።,"The light came to his own people,and his own people didn’t welcome him." +ለተ​ቀ​በ​ሉት ሁሉ ግን በስሙ ለሚ​ያ​ምኑ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጆች እን​ዲ​ሆኑ ሥል​ጣ​ንን ሰጣ​ቸው።,ወለእለሰ ተወክፍዎ ወሀቦሙ ሥልጣነ ውሉደ እግዚአብሔር ይኩኑ ለእለ አምኑ በስሙ።,"But those who did welcome him,those who believed in his name,he authorized to become God’s children," +እነ​ር​ሱም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተወ​ለዱ እንጂ ከሥ​ጋ​ዊና ከደ​ማዊ ግብር ወይም ከወ​ን​ድና ከሴት ፈቃድ አል​ተ​ወ​ለ​ዱም።ቃል ሥጋ ስለ​መ​ሆኑ,እለ ኢኮኑ እምነ ዘሥጋ ወደም ወኢእምሥምረተ ብእሲ ወብእሲት አላ እም እግዚአብሔር ተወልዱ።,"born not from bloodnor from human desire or passion,but born from God." +ያም ቃል ሥጋ ሆነ፤ በእ​ኛም አደረ፤ ለአ​ባቱ አንድ እንደ ሆነ ልጅ ክብር ያለ ክብ​ሩን አየን፤ ጸጋ​ንና እው​ነ​ትን የተ​መላ ነው።,ወውእቱ ቃል ሥጋ ኮነ ወኀደረ ላዕሌነ ወርኢነ ስብሐቲሁ ከመ ስብሐተ አሐዱ ዋሕድ ለአቡሁ ዘምሉእ ጸጋ ወጽድቀ ወሞገሰ።,"The Word became fleshand made his home among us.We have seen his glory,glory like that of a father’s only son,full of grace and truth." +ምስ​ክሩ ዮሐ​ንስ ስለ እርሱ ድም​ፁን ከፍ አድ​ርጎ ተና​ገረ፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “እኔ ስለ እርሱ ከእኔ በፊት የነ​በረ ከእኔ በኋላ ይመ​ጣል ያል​ኋ​ችሁ ሰው ይህ ነው፥ እርሱ ከእኔ አስ​ቀ​ድሞ ነበ​ረና።”,ዮሐንስ ሰማዕቱ በእንቲኣሁ ከልሐ ወይቤ ዝውእቱ ዘእቤለክሙ አነ በእንቲኣሁ ይመጽእ እምድኅሬየ ብእሲ ዘሀሎ እምቅድሜየ እስመ ውእቱ ቀደመኒ።,"John testified about him, crying out, “This is the one of whom I said, ‘He who comes after me is greater than me because he existed before me.’”" +እኛም ሁላ​ችን ከሙ​ላቱ በጸጋ ላይ ጸጋን ተቀ​በ​ልን።,እስመ እምተረፈ ዚኣሁ ነሣእነ ንሕነ ኵልነ ጸጋ በዲበ ጸጋ።,From his fullness we have all received grace upon grace; +ኦሪት በሙሴ ተሰ​ጥ​ታን ነበ​ርና፤ ጸጋና እው​ነት ግን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ሆነ​ልን።,እስመ ኦሪት በሙሴ ተውህበት ለነ ጸጋሰ ወጽድቅ በኢየሱስ ክርስቶስ ኮነ ለነ።,"as the Law was given through Moses,so grace and truth came into being through Jesus Christ." +በአ​ባቱ ዕቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ገለ​ጠ​ልን እንጂ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንስ ከቶ ያየው የለም።ስለ መጥ​ምቁ ዮሐ​ንስ ምስ​ክ​ር​ነት,ለእግዚአብሔርሰ አልቦ ዘርእዮ ግሙራ አላ ወልድ ዋሕድ ዘሀሎ ውስተ ሕፅነ አቡሁ ውእቱ ነገረነ።,"No one has ever seen God.God the only Son,who is at the Father’s side,has made God known.John’s witness" +አይ​ሁድ፥ “አንተ ማን ነህ?” ብለው ይጠ​ይ​ቁት ዘንድ ካህ​ና​ት​ንና ሌዋ​ው​ያ​ንን ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በላኩ ጊዜ የዮ​ሐ​ንስ ምስ​ክ​ር​ነት ይህ ነው።,ወዝንቱ ውእቱ ስምዑ ለዮሐንስ አመ ለአኩ ኀቤሁ አይሁድ እምኢየሩሳሌም ካህናተ ወሌዋውያነ ከመ ይሰአልዎ ወይበልዎ መኑ አንተ።,"This is John’s testimony when the Jewish leaders in Jerusalem sent priests and Levites to ask him, “Who are you?”" +እር​ሱም፥ “እኔ ክር​ስ​ቶስ አይ​ደ​ለ​ሁም” ብሎ አመነ እንጂ አል​ካ​ደም።,ወአምነ ወኢክሕደ ከመ ኢኮነ ውእቱ ክርስቶስሃ።,"John confessed , “I’m not the Christ.”" +“እን​ኪያ አንተ ማነህ? አንተ ኤል​ያስ ነህን?” ብለው ጠየ​ቁት፤ “አይ​ደ​ለ​ሁም” አለ፤ “እን​ኪያ አንተ ነቢዩ ነህን?” አሉት፤ “አይ​ደ​ለ​ሁም” አለ።,ወይቤልዎ መኑ አንተ ኤልያስኑ አንተ ወይቤ ኢኮንኩ ወይቤልዎ ነቢይኑ አንተ ወይቤ አልቦ።,"They asked him, “Then who are you? Are you Elijah?”John said, “I’m not.”“Are you the prophet?”John answered, “No.”" +“እን​ኪ​ያስ አንተ ማነህ? ለላ​ኩ​ንም መልስ እን​ድ​ን​ሰጥ ስለ ራስህ ማን ትላ​ለህ?” አሉት።,ወይቤልዎ መኑመ አንተ እንከ ከመ ናይድዖሙ ወናጠይቆሙ ለእለ ለአኩነ ወፈነዉነ ወመነ ትብል ርእሰከ።,"They asked, “Who are you? We need to give an answer to those who sent us. What do you say about yourself?”" +እር​ሱም፥ “ነቢዩ ኢሳ​ይ​ያስ እንደ ተና​ገረ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ገድ ጥረጉ እያለ በም​ድረ በዳ የሚ​ሰ​ብክ የዐ​ዋጅ ነጋሪ ድምፅ እኔ ነኝ” አለ።,ወይቤ አንሰ ቃለ ዐዋዲ ዘይሰብክ በገዳም ወይብል ጺሑአ ፍኖቶ ለእግዚአብሔር በከመ ይቤ ኢሳይያስ ነቢይ።,"John replied,“I am a voice crying out in the wilderness, Make the Lord’s path straight, just as the prophet Isaiah said.”" +የተ​ላ​ኩ​ትም ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያን ነበሩ።,ወእለሰ ተፈነዉ እምፈሪሳውያን እሙንቱ።,Those sent by the Pharisees +“እን​ኪ​ያስ ክር​ስ​ቶ​ስን ካል​ሆ​ንህ፥ ኤል​ያ​ስ​ንም ካል​ሆ​ንህ፥ ነቢ​ይ​ንም ካል​ሆ��ንህ ለምን ታጠ​ም​ቃ​ለህ?” ብለው ጠየ​ቁት።,ወተስእልዎ ወይቤልዎ በእፎ እንከ ታጠምቅ ለእመ ኢኮንከ ክርስቶስሃ ወኢኤልያስሃ ወኢነቢየ።,"asked, “Why do you baptize if you aren’t the Christ, nor Elijah, nor the prophet?”" +ዮሐ​ን​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ በውኃ አጠ​ም​ቃ​ች​ኋ​ለሁ፤ ነገር ግን እና​ንተ የማ​ታ​ው​ቁት በመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ ቆሞ​አል።,ወአውሥአ ዮሐንስ ወይቤሎሙ አንሰ አጠምቀክሙ በማይ ወማእከሌክሙ ሀሎ ይቀውም ዘኢተአምርዎ አንትሙ።,"John answered, “I baptize with water. Someone greater stands among you, whom you don’t recognize." +ከእኔ በኋላ የሚ​መ​ጣው፥ ከእኔ በፊት የነ​በ​ረው፥ የጫ​ማ​ውን ጠፍር ልፈታ እንኳ የማ​ይ​ገ​ባኝ ነው።”,ዘይመጽእ እምድኅሬየ ውእቱ ዘሀሎ እምቅድሜየ ዘኢይደልወኒ እፍታሕ ቶታነ አሣእኒሁ እምእገሪሁ ወውእቱ ያጠምቀክሙ በመንፈስ ቅዱስ ወበእሳት።,"He comes after me, but I’m not worthy to untie his sandal straps.”" +ዮሐ​ንስ ያጠ​ም​ቅ​በት በነ​በ​ረው በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ በቢ​ታ​ንያ በቤተ ራባ እን​ዲህ ሆነ።,ወከመዝ ኮነ በቢታንያ በቤተ ራባ፥ በማዕዶተ ዮርዳኖስ በኀበ ሀሎ ዮሐንስ ያጠምቅ።,This encounter took place across the Jordan in Bethany where John was baptizing. +በማ​ግ​ሥ​ቱም ዮሐ​ንስ ወደ እርሱ ሲመጣ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን አይቶ እን​ዲህ አለ፤ “እነሆ፥ የዓ​ለ​ሙን ኀጢ​ኣት የሚ​ያ​ስ​ወ​ግድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በግ።,ወአመ ሳኒታ ርእዮ ዮሐንስ ለእግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይመጽእ ኀቤሁ ወይቤ ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ዘያአትት ወያሴስል ኀጢአተ ዓለም።,"The next day John saw Jesus coming toward him and said, “Look! The Lamb of God who takes away the sin of the world!" +ከእኔ በፊት የነ​በረ ሰው ከእኔ በኋላ ይመ​ጣል ብዬ ስለ እርሱ የነ​ገ​ር​ኋ​ችሁ ይህ ነው፤ እርሱ ከእኔ አስ​ቀ​ድሞ ነበ​ርና።,ዝንቱ ውእቱ ዘእቤለክሙ አነ በእንቲኣሁ ይመጽእ እምድኅሬየ ብእሲ ዘሀሎ እምቅድሜየ እስመ እምቅድሜየ ውእቱ ኮነ።,"This is the one about whom I said, ‘He who comes after me is really greater than me because he existed before me.’" +እኔ አላ​ው​ቀ​ውም ነበር፤ ነገር ግን እስ​ራ​ኤል እን​ዲ​ያ​ው​ቁት ስለ​ዚህ እኔ በውኃ ላጠ​ምቅ መጣሁ።”,ወአንሰ ኢየአምሮ ዳእሙ ከመ ያእምርዎ እስራኤል በእንተዝ መጻእኩ አነ ከመ አጥምቅ በማይ።,"Even I didn’t recognize him, but I came baptizing with water so that he might be made known to Israel.”" +ዮሐ​ን​ስም ምስ​ክ​ር​ነ​ቱን እን​ዲህ ብሎ ተና​ገረ፥ “መን​ፈስ ቅዱስ ከሰ​ማይ እንደ ርግብ ወርዶ በራሱ ላይ ሲቀ​መጥ አየሁ።,ወነገረ ስምዖ ዮሐንስ ወይቤ ርኢኩ መንፈስ ቅዱስ እንዘ ይወርድ እምሰማይ ከመ እንተ ርግብ ወይነብር ዲቤሁ።,"John testified, “I saw the Spirit coming down from heaven like a dove, and it rested on him." +እኔም አላ​ው​ቀ​ውም ነበር፤ ነገር ግን በውኃ እን​ዳ​ጠ​ምቅ የላ​ከኝ እርሱ መን​ፈስ ቅዱስ ወርዶ ሲቀ​መ​ጥ​በት የም​ታ​የው በመ​ን​ፈስ ቅዱስ የሚ​ያ​ጠ​ምቅ እርሱ ነው አለኝ።,ወአንሰ ኢየአምሮ ወባሕቱ ዘፈነወኒ ከመ አጥምቅ በማይ ውእቱ ይቤለኒ ዲበ ዘርኢከ ይወርድ መንፈስ ቅዱስ ወይነብር ዲቤሁ ውእቱኬ ዘያጠምቅ በመንፈስ ቅዱስ።,"Even I didn’t recognize him, but the one who sent me to baptize with water said to me, ‘The one on whom you see the Spirit coming down and resting is the one who baptizes with the Holy Spirit.’" +እኔም ራሴ አይ​ቻ​ለሁ፤ እር​ሱም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ እንደ ሆነ እኔ ምስ​ክሩ ነኝ።”ስለ መጀ​መ​ሪ​ያ​ዎቹ ደቀ መዛ​ሙ​ርት,ወለልየ ርኢኩ ወአነ ሰማዕቱ ከመ ዝንቱ ውእቱ ወልዱ ለእግዚአብሔር።በእንተ ቀዳማውያን አርድእት,I have seen and testified that this one is God’s Son.”Jesus calls disciples +በማ​ግ​ሥ​ቱም ደግሞ ዮሐ​ንስ ከሁ​ለቱ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ��ር ቆሞ ሳለ፥,ወበሳኒታ ካዕበ እንዘ ይቀውም ዮሐንስ ወክልኤቱ እምአርዳኢሁ።,The next day John was standing again with two of his disciples. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ሲሄድ አይቶ “እነሆ፥ የዓ​ለ​ሙን ኀጢ​ኣት የሚ​ያ​ስ​ወ​ግድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በግ” አለ።,ርእዮ ለእግዚእ ኢየሱስ እንዘ የሐውር ወይቤ ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ዘያአትት ወያሴስል ኀጢአተ ዓለም።,"When he saw Jesus walking along he said, “Look! The Lamb of God!”" +ሁለቱ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም እን​ዲህ ሲል ሰም​ተው ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ተከ​ተ​ሉት።,ወሰምዕዎ ክልኤሆሙ አርዳኢሁ እንዘ ይብል ከመዝ ወተለውዎ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"The two disciples heard what he said, and they followed Jesus." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ዘወር ብሎ ሲከ​ተ​ሉት አየና፥ “ምን ትሻ​ላ​ችሁ?” አላ​ቸው።,ወተመዪጦ እግዚእ ኢየሱስ ርእዮሙ እንዘ ይተልውዎ ወይቤሎሙ ምንተ ተኀሥሡ።,"When Jesus turned and saw them following, he asked, “What are you looking for?”They said, “Rabbi , where are you staying?”" +እነ​ር​ሱም፥ “ረቢ፥ ትር​ጓ​ሜ​ውም መም​ህር ሆይ፥ ማለት ነው፤ ወዴት ትኖ​ራ​ለህ?” አሉት።,ወይቤልዎ ረቢ ዘበትርጓሜሁ ሊቅ ብሂል አይቴ ተኀድር።,"He replied, “Come and see.” So they went and saw where he was staying, and they remained with him that day. It was about four o’clock in the afternoon." +እር​ሱም “መጥ​ታ​ችሁ እዩ” አላ​ቸው፤ ሄደ​ውም የሚ​ኖ​ር​በ​ትን አዩ፤ ያን ዕለ​ትም እስከ ዐሥር ሰዓት ድረስ በእ​ርሱ ዘንድ ዋሉ።,ወይቤሎሙ ንዑ ትርአዩ ኀበ አኀድር ወሖሩ ወርእዩ ኀበ የኀድር ወወዐሉ ኀቤሁ ይእተ ዕለተ እስከ ዐሥሩ ሰዓት።,"One of the two disciples who heard what John said and followed Jesus was Andrew, the brother of Simon Peter." +ከዮ​ሐ​ንስ ዘንድ ሰም​ተው ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ከተ​ከ​ተ​ሉት ከሁ​ለ​ቱም አንዱ የስ​ም​ዖን ጴጥ​ሮስ ወን​ድም እን​ድ​ር​ያስ ነበር።,ወአሐዱ ውእቱ እንድርያስ እኍሁ ለስምዖን ጴጥሮስ እምክልኤቱ እለ ሰምዑ በኀበ ዮሐንስ ወተለውዎ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"He first found his own brother Simon and said to him, “We have found the Messiah” ." +እር​ሱም መጀ​መ​ሪያ ወን​ድሙ ስም​ዖ​ንን አግ​ኝቶ “በት​ር​ጓ​ሜው ክር​ስ​ቶስ የሚ​ሉት መሲ​ሕን አገ​ኘ​ነው” አለው።,ወለሊሁ አቅደመ ረኪበ እኅዋሁ ስምዖንሃ ወይቤሎ ረከብናሁ ለማስያስ ዘበትርጓሜሁ ይብልዎ ክርስቶስ።,"He led him to Jesus.Jesus looked at him and said, “You are Simon, son of John. You will be called Cephas” ." +እር​ሱም ወደ ጌታ​ችን ወደ ኢየ​ሱስ ወሰ​ደው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ባየው ጊዜ፥ “ አንተ የዮና ልጅ ስም​ዖን ነህን? አንተ ኬፋ ትባ​ላ​ለህ፤” አለው፤ ትር​ጓ​ሜ​ውም ጴጥ​ሮስ ማለት ነው።ስለ ፊል​ጶ​ስና ስለ ናት​ና​ኤል,ወውእቱ ወሰዶ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ወሶበ ርእዮ እግዚእ ኢየሱስ ይቤሎ አንተኑ ስምዖን ወልደ ዮና አንተኬ ትሰመይ ኬፋ ዘበትርጓሜሁ ጴጥሮስ።,"The next day Jesus wanted to go into Galilee, and he found Philip. Jesus said to him, “Follow me.”" +በማ​ግ​ሥ​ቱም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ወደ ገሊላ ሊሄድ ወደደ፤ ፊል​ጶ​ስ​ንም አገ​ኘ​ውና “ተከ​ተ​ለኝ” አለው።,ወበሳኒታ ፈቀደ ይሑር ገሊላ ወረከቦ እግዚእ ኢየሱስ ለፊልጶስ ወይቤሎ ትልወኒ።,"Philip was from Bethsaida, the hometown of Andrew and Peter." +ፊል​ጶስ ግን ከእ​ን​ድ​ር​ያ​ስና ከጴ​ጥ​ሮስ ከተማ ከቤተ ሳይዳ ነበር።,ወውእቱሰ ፊልጶስ ዘቤተ ሳይዳ እምሀገረ እንድርያስ ወጴጥሮስ።,"Philip found Nathanael and said to him, “We have found the one Moses wrote about in the Law and the Prophets: Jesus, Joseph’s son, from Nazareth.”" +ፊል​ጶ​ስም ናት​ና​ኤ​ልን አገ​ኘ​ውና፥ “ሙሴ በኦ​ሪት፥ ነቢ​ያ​ትም ስለ እርሱ የጻ​ፉ​ለ​ትን የዮ​ሴ​ፍን ልጅ የና​ዝ​ሬ​ቱን ኢየ​ሱ​ስን አገ​ኘ​ነው” አለው።,ወረከቦ ፊልጶስ ለናትናኤል ወይቤሎ ረከብናሁ ለኢየሱስ ወልደ ዮሴፍ ዘእምናዝሬት ዘጸሐፈ ሙሴ ውስተ ኦሪት ወነቢያትኒ ተነበዩ በእንቲአሁ።,"Nathanael responded, “Can anything from Nazareth be good?”Philip said, “Come and see.”" +ናት​ና​ኤ​ልም፥ “በውኑ ከና​ዝ​ሬት ደግ ሰው ሊወጣ ይቻ​ላ​ልን?” አለው፤ ፊል​ጶ​ስም፥ “መጥ​ተህ እይ” አለው።,ወይቤሎ ናትናኤል ቦኑ ይትከሀል እምናዝሬት ከመ ይፃእ ብእሲ ኄር ወይቤሎ ፊልጶስ ነዓ ትርአይ።,"Jesus saw Nathanael coming toward him and said about him, “Here is a genuine Israelite in whom there is no deceit.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ናት​ና​ኤ​ልን ወደ እርሱ ሲመጣ ባየው ጊዜ ስለ እርሱ “እነሆ፥ በልቡ ተን​ኰል የሌ​ለ​በት እው​ነ​ተኛ እስ​ራ​ኤ​ላዊ ይህ ነው” አለ።,ወሶበ ርእዮ እግዚእ ኢየሱስ ለናትናኤል እንዘ ይመጽእ ኀቤሁ ይቤ በእንቲኣሁ ነዋ ዘበአማን እስራኤላዊ ዘአልቦ ጽልሑት ውስተ ልቡ።,"Nathanael asked him, “How do you know me?”Jesus answered, “Before Philip called you, I saw you under the fig tree.”" +ናት​ና​ኤ​ልም፥ “በየት ታው​ቀ​ኛ​ለህ?” አለው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “ገና ፊል​ጶስ ሳይ​ጠ​ራህ በበ​ለስ ዛፍ ሥር ሳለህ አይ​ች​ሃ​ለሁ” አለው።,ወይቤሎ ናትናኤል በአይቴ ተአምረኒ ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ እምቅድመ ይጸውዕከ ፊልጶስ ርኢኩከ በታሕተ ዕፀ በለስ።,"Nathanael replied, “Rabbi, you are God’s Son. You are the king of Israel.”" +ናት​ና​ኤ​ልም መልሶ፥ “መም​ህር ሆይ፥ በእ​ው​ነት አንተ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ነህ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ አንተ ነህ” አለው።,ወአውሥአ ናትናኤል ወይቤሎ ረቢ አማን አንተ ውእቱ ወልደ እግዚአብሔር ወንጉሠ እስራኤል አንተ።,"Jesus answered, “Do you believe because I told you that I saw you under the fig tree? You will see greater things than these!" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “በበ​ለስ ዛፍ ሥር አየ​ሁህ ስለ አል​ሁህ አመ​ን​ህን? ከዚህ የሚ​በ​ልጥ ታያ​ለህ” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ እስመ እመ እቤለከሁ ርኢኩከ በታሕተ ዕፀ በለስ ተአምንሁ እምይእዜሰ ዘየዐቢ እምዝ ትሬኢ።,I assure you that you will see heaven open and God’s angels going up to heaven and down to earth on the Human One.” +“እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ሰማ​ያት ሲከ​ፈቱ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መላ​እ​ክት ወደ ሰው ልጅ ሲወ​ር​ዱና ሲወጡ ታያ​ላ​ችሁ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ አማን አማን እብለክሙ እምይእዜሰ ትሬእዩ እንዘ ይትረኀዋ ሰማያት ወመላእክተ እግዚአብሔር እንዘ የዐርጉ ወይወርዱ ኀበ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።, +“እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ወደ በጎች ስፍራ በበሩ የማ​ይ​ገባ፥ በሌ​ላም በኩል የሚ​ገባ ሌባ፥ ወን​በ​ዴም ነው።,አማን አማን እብለክሙ ዘኢቦአ እንተ አንቀጽ ውስተ ዐጸደ አባግዕ ወዐርገ እንተ ካልእ ገጽ ሰራቂ ወፈያት ወጕሕልያ ውእቱ።,I assure you that whoever doesn’t enter into the sheep pen through the gate but climbs over the wall is a thief and an outlaw. +በበሩ የሚ​ገባ ግን የበ​ጎች ጠባቂ ነው።,ወዘሰ እንተ አንቀጽ ይበውእ ኖላዌ አባግዕ ውእቱ።,The one who enters through the gate is the shepherd of the sheep. +ለእ​ርሱ በረ​ኛው ይከ​ፍ​ት​ለ​ታል፤ በጎ​ቹም ቃሉን ይሰ​ሙ​ታል፤ እር​ሱም በጎ​ቹን በየ​ስ​ማ​ቸው ይጠ​ራ​ቸ​ዋል፤ አው​ጥ​ቶም ያሰ​ማ​ራ​ቸ​ዋል።,ወሎቱሰ ዐጻዊኒ ያርኅዎ ወአባግዕኒ ይሰምዓሁ ቃሎ ወይጼውዖን ለአባግዒሁ በበአስማቲሆን ወያወፅኦን ወያወፍሮን።,"The guard at the gate opens the gate for him, and the sheep listen to his voice. He calls his own sheep by name and leads them out." +ሁሉ​ንም አው​ጥቶ ባሰ​ማ​ራ​ቸው ጊዜ በፊት በፊ​ታ​ቸው ይሄ​ዳል፤ በጎ​ቹም ይከ​ተ​ሉ​ታል፤ ቃሉን ያው​ቃ​ሉና።,ወሶ��� አውፅኦን ወአውፈሮን ለኵሎን የሐውር ቅድሜሆን ወይተልዋሁ አባግዒሁ እስመ የአምራ ቃሎ።,"Whenever he has gathered all of his sheep, he goes before them and they follow him, because they know his voice." +ሌላ​ውን ግን ይሸ​ሹ​ታል እንጂ አይ​ከ​ተ​ሉ​ትም፤ የሌ​ላ​ውን ቃሉን አያ​ው​ቁ​ምና።”,ወለነኪርሰ ኢይተልዋሁ አላ ይጐይያ እምኔሁ እስመ ኢየአምራ ቃሎ ለነኪር።,They won’t follow a stranger but will run away because they don’t know the stranger’s voice.” +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ይህን ምሳሌ ነገ​ራ​ቸው፤ እነ​ርሱ ግን የነ​ገ​ራ​ቸ​ውን አላ​ወ​ቁም።,ዘንተ ምሳሌ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ወእሙንቱሰ ኢያእመሩ ዘይቤሎሙ።,Those who heard Jesus use this analogy didn’t understand what he was saying. +ዳግ​መ​ኛም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ የበ​ጎች በር እኔ ነኝ።,ወካዕበ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አማን አማን እብለክሙ አነ ውእቱ አንቀጸ አባግዕ።,"So Jesus spoke again, “I assure you that I am the gate of the sheep." +ከእኔ በፊት የመጡ ሁሉ ሌቦ​ችና ወን​በ​ዴ​ዎች ናቸው፤ ነገር ግን፤ በጎች አል​ሰ​ሙ​አ​ቸ​ውም።,ወኵሎሙ እለ መጽኡ እምቅድሜየ ሰረቅት ወጕሕልያ እሙንቱ ወባሕቱ ኢይሰምዓሆሙ አባግዕ።,"All who came before me were thieves and outlaws, but the sheep didn’t listen to them." +እው​ነ​ተ​ኛዉ የበ​ጎች በር እኔ ነኝ፤ በእኔ በኩ​ልም የሚ​ገባ ይድ​ናል፤ ይገ​ባ​ልም ይወ​ጣ​ልም፤ መሰ​ማ​ር​ያም ያገ​ኛል።,አነ ውእቱ አንቀጸ አባግዕ ዘበአማን ዘቦአ ብእሲ እንተ ኀቤየ ይድኅን ወይበውእ ወይወፅእ ወይረክብ ምርዓየ።,I am the gate. Whoever enters through me will be saved. They will come in and go out and find pasture. +ሌባ ግን ሊሰ​ር​ቅና ሊያ​ርድ፥ ሊያ​ጠ​ፋም ካል​ሆነ በቀር አይ​መ​ጣም፤ እኔ ግን የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን እን​ዲ​ያ​ገኙ፥ እጅ​ግም እን​ዲ​በ​ዛ​ላ​ቸው መጣሁ።ስለ ቸር ጠባቂ,ወሰራቂሰ ኢይመጽእ ዘእንበለ ከመ ይስርቅ ወይጥባሕ ወያኀጕል ወአንሰኬ መጻእኩ ከመ ይርከቡ ሕይወተ ዘለዓለም ወፈድፋደ ይርከቡ።,"The thief enters only to steal, kill, and destroy. I came so that they could have life—indeed, so that they could live life to the fullest.I am the good shepherd" +“ቸር ጠባቂ እኔ ነኝ፤ ቸር ጠባቂ ስለ በጎቹ ነፍ​ሱን ይሰ​ጣል።,አነ ውእቱ ኖላዊ ኄር ወኖላዊሰ ኄር ይሜጡ ነፍሶ ቤዛ አባግዒሁ።,“I am the good shepherd. The good shepherd lays down his life for the sheep. +ጠባቂ ያይ​ደለ፥ በጎ​ቹም ገን​ዘቡ ያይ​ደሉ ምን​ደኛ ግን፥ ተኵላ ሲመጣ ባየ ጊዜ በጎ​ቹን ትቶ ይሸ​ሻል፤ ተኵ​ላም መጥቶ በጎ​ችን ይነ​ጥ​ቃ​ቸ​ዋል፥ ይበ​ት​ና​ቸ​ዋ​ልም።,ወዐሳብሰ ዘኢኮነ ኖላዌ ወዘኢኮና አባግዕ ዘዚኣሁ ሶበ ይሬኢ ተኵላ እንዘ ይመጽእ ይጐይይ ወየኀድግ አባግዒሁ ወይመሥጦን ተኵላ ወይዘርዎን ለአባግዕ።,"When the hired hand sees the wolf coming, he leaves the sheep and runs away. That’s because he isn’t the shepherd; the sheep aren’t really his. So the wolf attacks the sheep and scatters them." +ምን​ደ​ኛስ ይሸ​ሻል፤ ስለ በጎ​ችም አያ​ዝ​ንም፤ ምን​ደኛ ነውና።,ወዐሳብሰ ይጐይይ እስመ ዐሳብ ውእቱ ወኢያኀዝኖ በእንተ አባግዕ።,He’s only a hired hand and the sheep don’t matter to him. +ቸር ጠባቂ እኔ ነኝ፤ የእኔ የሆ​ኑ​ትን መን​ጋ​ዎ​ችን አው​ቃ​ለሁ፤ የእኔ የሆ​ኑ​ትም ያው​ቁ​ኛል።,አነ ውእቱ ኖላዊ ኄር ወአአምር ዘዚኣየ መርዔትየ ወየአምራኒ እሊኣየ።,"“I am the good shepherd. I know my own sheep and they know me," +አብ እኔን እን​ደ​ሚ​ያ​ው​ቀኝ እኔም አብን አው​ቀ​ዋ​ለሁ፤ ለበ​ጎ​ችም ቤዛ አድ​ርጌ ሰው​ነ​ቴን አሳ​ልፌ እሰ​ጣ​ለሁ።,ወበከመ የአምረኒ አብ አነኒ አአምሮ ለአብ ወእሜጡ ነፍስየ ቤዛ አባግዕየ።,just as the Father knows me and I know the Father. I give up my life for the sheep. +ከ���ህ ቦታ ያይ​ደሉ ሌሎች በጎ​ችም አሉኝ፤ እነ​ር​ሱ​ንም ወደ​ዚህ አመ​ጣ​ቸው ዘንድ ይገ​ባ​ኛል፤ ቃሌ​ንም ይሰ​ሙ​ኛል፤ ለአ​ንድ እረ​ኛም አንድ መንጋ ይሆ​ናሉ።,ወብየ ካልኣትኒ አባግዕ እለ ኢኮና እምዝንቱ ዐጸድ ወኪያሆንሂ ሀለወኒ አምጽኦን ዝየ ወይሰምዓኒ ቃልየ ወይከውና አሐደ መርዔተ ለአሐዱ ኖላዊ።,"I have other sheep that don’t belong to this sheep pen. I must lead them too. They will listen to my voice and there will be one flock, with one shepherd." +ስለ​ዚ​ህም፤ አብ ይወ​ድ​ደ​ኛል፥ እንደ ገና አስ​ነ​ሣት ዘንድ እኔ ነፍ​ሴን እሰ​ጣ​ለ​ሁና።,ወበእንተ ዝንቱ ያፈቅረኒ አብ እስመ አነ እሜጡ ነፍስየ ቤዛ አባግዕየ ከመ ካዕበ አንሥኣ።,“This is why the Father loves me: I give up my life so that I can take it up again. +ከእኔ ማንም አይ​ወ​ስ​ዳ​ትም፤ ነገር ግን እኔ በፈ​ቃዴ እሰ​ጣ​ታ​ለሁ፤ እኔ ላኖ​ራት ሥል​ጣን አለኝ፤ መልሼ እወ​ስ​ዳት ዘንድ ሥል​ጣን አለ​ኝና፤ ይህ​ንም ትእ​ዛዝ ከአ​ባቴ ተቀ​በ​ልሁ።”አይ​ሁድ ለሁ​ለ​ተኛ ጊዜ ስለ መለ​ያ​የ​ታ​ቸው,ወአልቦ ዘየሀይደንያ አላ ለልየ እሜጥዋ በፈቃድየ እስመ ብዉሕ ሊተ አንብራሂ ወእሢማ ወብዉሕ ሊተ ካዕበ አንሥኣ ዘንተ ትእዛዘ ነሣእኩ እምኀበ አቡየ።,"No one takes it from me, but I give it up because I want to. I have the right to give it up, and I have the right to take it up again. I received this commandment from my Father.”" +ስለ​ዚ​ህም ነገር አይ​ሁድ እን​ደ​ገና እርስ በር​ሳ​ቸው ተለ​ያዩ።,ወተናፈቁ እንከ ካዕበ አይሁድ በበይናቲሆሙ በእንተ ዝንቱ ነገር።,There was another division among the Jews because of Jesus’ words. +ከእ​ነ​ር​ሱም ብዙ​ዎች፥ “ጋኔን ይዞት ያብ​ዳል፤ ለም​ንስ ታዳ​ም​ጡ​ታ​ላ​ችሁ?” አሉ።,ወይቤሉ ብዙኃን እምኔሆሙ ጋኔን አኀዞ ወየአብድ ምንትኑ ታጸምዕዎ።,"Many of them said, “He has a demon and has lost his mind. Why listen to him?”" +ሌሎ​ችም ይህ ነገር ጋኔን ከያ​ዘው ሰው የሚ​ገኝ አይ​ደ​ለም፤ ጋኔን የዕ​ዉ​ሮ​ችን ዐይን ማብ​ራት ይች​ላ​ልን?” አሉ።ስለ ቤተ መቅ​ደስ መታ​ደስ,ወቦ እለ ይቤሉ ዝንቱ ነገር ኢኮነ ዘእምጋኔን ዘጋኔኑ ይክል ከሢተ አዕይንቲሆሙ ለዕዉራን።በእንተ ሐድሶ ሕንጸታ ለኢየሩሳሌም,"Others said, “These aren’t the words of someone who has a demon. Can a demon heal the eyes of people who are blind?”Jesus at the Festival of Dedication" +በዚ​ያም ወራት በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም የመ​ቅ​ደስ መታ​ደስ በዓል ሆነ፤ ክረ​ም​ትም ነበር።,ወኮነ በውእቱ መዋዕል ሐድሶ ሕንጸታ ለኢየሩሳሌም ወክረምት ውእቱ።,"The time came for the Festival of Dedication in Jerusalem. It was winter," +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በቤተ መቅ​ደስ በሰ​ሎ​ሞን ደጅ መመ​ላ​ለሻ ይመ​ላ​ለስ ነበር።,ወአንሶሰወ እግዚእ ኢየሱስ በቤተ መቅደስ በሕዋረ ሰሎሞን።,"and Jesus was in the temple, walking in the covered porch named for Solomon." +አይ​ሁ​ድም እር​ሱን ከብ​በው፥ “እስከ መቼ ድረስ ሰው​ነ​ታ​ች​ንን ታስ​ጨ​ን​ቀ​ና​ለህ? አንተ ክር​ስ​ቶስ እንደ ሆንህ ገል​ጠህ ንገ​ረን” አሉት።,ወዐገትዎ አይሁድ ወይቤልዎ እስከ ማእዜኑ ታመነድበነ ነፍሰነ ለእመ አንተሁ ውእቱ ክርስቶስ ንግረነ ገሃደ።,"The Jewish opposition circled around him and asked, “How long will you test our patience? If you are the Christ, tell us plainly.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “አታ​ም​ኑ​ኝም እንጂ ነገ​ር​ኋ​ችሁ፤ እኔ በአ​ባቴ ስም የም​ሠ​ራው ሥራ እርሱ ምስ​ክሬ ነው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ነገርኩክሙ ወኢተአምኑኒ ግብር ዘእገብር አነ በስመ አቡየ ውእቱ ሰማዕትየ።,"Jesus answered, “I have told you, but you don’t believe. The works I do in my Father’s name testify about me," +እና​ንተ ግን አታ​ም​ኑ​ኝም፤ እንደ ነገ​ር​ኋ​ችሁ ከበ​ጎች ውስጥ አይ​ደ​���​ች​ሁ​ምና።,ወአንትሙሰ ኢተአምኑኒ እስመ ኢኮንክሙ እምነ አባግዕየ በከመ እቤለክሙ።,but you don’t believe because you don’t belong to my sheep. +የእኔ የሆኑ በጎች ግን ቃሌን ይሰ​ሙ​ኛል፤ እኔም አው​ቃ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ እነ​ር​ሱም ይከ​ተ​ሉ​ኛል።,ወአባግዕየሰ እሊኣየ ይሰምዓኒ ቃልየ ወአነሂ አአምሮን ወእማንቱ ይተልዋኒ።,My sheep listen to my voice. I know them and they follow me. +እኔም የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን እሰ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ሙም አይ​ጠ​ፉም፤ ከእ​ጄም የሚ​ነ​ጥ​ቃ​ቸው የለም።,ወአነሂ እሁቦን ሕይወተ ዘለዓለም ወኢይትኀጐላ ለዓለም ወአልቦ ዘየሀይደንዮን እምእዴየ።,"I give them eternal life. They will never die, and no one will snatch them from my hand." +እነ​ር​ሱን የሰ​ጠኝ አባቴ እርሱ ከሁሉ ይበ​ል​ጣ​ልና፤ ከአ​ባ​ቴም እጅ መን​ጠቅ የሚ​ችል የለም።,እስመ አቡየ ዘወሀበንዮን ውእቱ የዐቢ እምኵሉ ወአልቦ ዘይክል ሀዪደ እምእዴሁ ለአቡየ።,"My Father, who has given them to me, is greater than all, and no one is able to snatch them from my Father’s hand." +እኔና አብ አንድ ነን።”ስለ አይ​ሁድ ጥላቻ,አነ ወአብ አሐዱ ንሕነ።በእንተ ጽልእ ዘአይሁድ ላዕለ እግዚእ ኢየሱስ,I and the Father are one.” +ዳግ​መ​ኛም አይ​ሁድ ሊወ​ግ​ሩት ድን​ጋይ አነሡ።,ወነሥኡ አይሁድ እብነ ካዕበ ከመ ይውግርዎ።,Again the Jewish opposition picked up stones in order to stone him. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ከአ​ባቴ ብዙ መል​ካም ሥራ አሳ​የ​ኋ​ችሁ፤ ከእ​ነ​ርሱ በየ​ት​ኛው ሥራ ምክ​ን​ያት ትወ​ግ​ሩ​ኛ​ላ​ችሁ?”,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ብዙኀ ግብረ ሠናየ አርአይኩክሙ ዘእምኀበ አቡየ በአይ ግብር እምኔሆሙ ትዌግሩኒ።,"Jesus responded, “I have shown you many good works from the Father. For which of those works do you stone me?”" +አይ​ሁ​ድም፥ “አንተ፥ ሰው ስት​ሆን ራስ​ህን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ታደ​ር​ጋ​ለ​ህና፤ ስለ መሳ​ደ​ብህ ነው እንጂ ስለ መል​ካም ሥራ​ህስ አን​ወ​ግ​ር​ህም” አሉት።,ወአውሥኡ አይሁድ ወይቤልዎ በእንተ ሠናይሰ ግብርከ ኢንዌግረከ ወባሕቱ በበይነ ፅርፈትከ እስመ እንዘ ሰብእ አንተ እግዚአብሔርሃ ትሬሲ ርእሰከ።,"The Jewish opposition answered, “We don’t stone you for a good work but for insulting God. You are human, yet you make yourself out to be God.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ አማ​ል​ክት ናችሁ አልሁ ተብሎ በኦ​ሪ​ታ​ችሁ ተጽፎ የለ​ምን?,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አኮኑ ጽሑፍ ውስተ ኦሪትክሙ «አንሰ እቤ አማልክት አንትሙ።»,"Jesus replied, “Isn’t it written in your Law, I have said, you are gods?" +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል የመ​ጣ​ላ​ቸ​ውን እነ​ዚ​ያን አማ​ል​ክት ካላ​ቸው፥ የመ​ጽ​ሐፉ ቃል ይታ​በል ዘንድ አይ​ቻ​ልም።,ወሶበ ለእልክቱ አማልክት ይቤሎሙ እለ ኮነ ቃለ እግዚአብሔር ኀቤሆሙ ወኢይትከሀል ይትነሠት ቃለ መጽሐፍ።,"Scripture calls those to whom God’s word came gods, and scripture can’t be abolished." +እኔ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ነኝ ብላ​ችሁ፥ አብ የቀ​ደ​ሰ​ው​ንና ወደ ዓለ​ምም የላ​ከ​ውን እን​ዴት ትሳ​ደ​ባ​ለህ? ትሉ​ኛ​ላ​ችሁ።,ወዘሰ ቀደሶ አብ ወፈነዎ ውስተ ዓለም እፎ እንከ ትብሉኒ ትፀርፍ ለእመ እቤለክሙ ወልደ እግዚአብሔር አነ።,"So how can you say that the one whom the Father has made holy and sent into the world insults God because he said, ‘I am God’s Son’?" +የአ​ባ​ቴን ሥራ ባል​ሠራ በእኔ አት​መኑ።,ወእመሰ ኢይገብር ግብሮ ለአቡየ ኢትእመኑ ብየ።,"If I don’t do the works of my Father, don’t believe me." +ከሠ​ራሁ ግን፥ እኔን እን​ኳን ባታ​ምኑ እኔ በአብ እን​ዳ​ለሁ አብም በእኔ እን​ዳለ ታው​ቁና ትረዱ ዘንድ ሥራ​ዬን እመኑ።”,ወእመሰ እገ��ር ለእመ ኪያየ ኢአመንክሙ ለግብርየ እመኑ ከመ ታእምሩ ወትጠይቁ ከመ አነ በአብ ወአብ ብየ።,"But if I do them, and you don’t believe me, believe the works so that you can know and recognize that the Father is in me and I am in the Father.”" +ዳግ​መ​ኛም ሊይ​ዙት ፈለጉ፤ ከእ​ጃ​ቸ​ውም አመ​ለጠ።ወደ ዮር​ዳ​ኖስ ማዶ ስለ መሄዱ,ወኀሠሡ ካዕበ የአኀዝዎ ወአምሠጠ እምእዴሆሙ።,"Again, they wanted to arrest him, but he escaped from them.Jesus at the Jordan" +ዳግ​መ​ኛም ቀድሞ ዮሐ​ንስ ያጠ​ም​ቅ​በት ወደ ነበ​ረው ስፍራ ወደ ዮር​ዳ​ኖስ ማዶ ሄደ፤ በዚ​ያም ተቀ​መጠ።,ወሖረ ካዕበ ማዕዶተ ዮርዳኖስ ብሔረ ኀበ አጥመቀ ዮሐንስ ቀዲሙ ወነበረ ህየ።,"Jesus went back across the Jordan to the place where John had baptized at first, and he stayed there." +ብዙ​ዎ​ችም ወደ እርሱ ሄደው፥ “ዮሐ​ንስ ምንም ያደ​ረ​ገው ተአ​ም​ራት የለም፤ ነገር ግን ዮሐ​ንስ ስለ​ዚህ ሰው የተ​ና​ገ​ረው ሁሉ እው​ነት ሆነ” አሉ።,ወብዙኃን ሖሩ ኀቤሁ ወይቤሉ ዮሐንስ አልቦ ዘገብረ ተአምረ ወኢምንተኒ ወባሕቱ ኵሉ ዘይቤ ዮሐንስ በእንተዝ ብእሲ እሙነ ኮነ።,"Many people came to him. “John didn’t do any miraculous signs,” they said, “but everything John said about this man was true.”" +በዚ​ያም ብዙ ሰዎች አመ​ኑ​በት።,ወብዙኃን እለ አምኑ ቦቱ በህየ።,Many believed in Jesus there. +የማ​ር​ያ​ምና የእ​ኅቷ የማ​ርታ መን​ደር በሚ​ሆን በቢ​ታ​ንያ ስሙ አል​ዓ​ዛር የሚ​ባል የታ​መመ አንድ ሰው ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ዘይደዊ ዘስሙ አልዓዛር በቢታንያ ዘሀገረ ማርያ ወማርታ እኅታ።,"A certain man, Lazarus, was ill. He was from Bethany, the village of Mary and her sister Martha." +ማር​ያም ግን ጌታ​ች​ንን ሽቱ የቀ​ባ​ችው፥ እግ​ሩ​ንም በጠ​ጕ​ርዋ ያሸ​ችው ናት፤ ወን​ድ​ምዋ አል​ዓ​ዛ​ርም ታሞ ነበር።,ወማርያሰ ይእቲ እንተ ቀብዐቶ ለእግዚእነ ዕፍረተ ወመዝመዘት እገሪሁ በሥዕርታ ወእኁሃ ላቲ አልዓዛር ይደዊ።, +እኅ​ቶ​ቹም፥ “ጌታ​ችን ሆይ፥ እነሆ፥ የም​ት​ወ​ደው ታሞ​አል” ብለው ወደ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ላኩ።,ወለአካ አኃቲሁ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይብላ እግዚእነአ ናሁ ዘታፈቅር ይደዊ።,"So the sisters sent word to Jesus, saying, “Lord, the one whom you love is ill.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ሰምቶ እን​ዲህ አለ፥ “ይህ ደዌ በእ​ርሱ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ይከ​ብር ዘንድ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክብር ነው እንጂ ለሞት አይ​ደ​ለም።”,ወሰሚዖ እግዚእ ኢየሱስ ይቤ ዝንቱ ደዌ ኢኮነ ለሞት አላ በእንተ ስብሐተ እግዚአብሔር ወከመ ይሰባሕ ወልደ እግዚአብሔር በእንቲኣሁ።,"When he heard this, Jesus said, “This illness isn’t fatal. It’s for the glory of God so that God’s Son can be glorified through it.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ማር​ታ​ንና እኅ​ቷን ማር​ያ​ምን፥ አል​ዓ​ዛ​ር​ንም ይወ​ዳ​ቸው ነበር።,ወያፈቅሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ለማርታ ወለማርያ እኅታ ወለአልዓዛር።,"Jesus loved Martha, her sister, and Lazarus." +እንደ ታመመ በሰማ ጊዜM በነ​በ​ረ​በት ቦታ ሁለት ቀን ቈየ።,ወሶበ ሰምዐ ከመ ይደዊ ነበረ ኀበ ሀለወ ብሔር ሰኑየ መዋዕለ።,"When he heard that Lazarus was ill, he stayed where he was. After two days," +ከዚ​ህም በኋላ፥ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱን፥ “ኑ፥ ወደ ይሁዳ ሀገር ደግሞ እን​ሂድ” አላ​ቸው።,ወእምዝ ይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ንሑር ብሔረ ይሁዳ ካዕበ።,"he said to his disciples, “Let’s return to Judea again.”" +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም፥ “መም​ህር ሆይ፥ አይ​ሁድ ሊወ​ግ​ሩህ ይሹ አል​ነ​በ​ረ​ምን? ዛሬ ደግሞ አንተ ወደ​ዚያ ልት​ሄድ ትሻ​ለ​ህን?” አሉት።,ወይቤልዎ አርዳኢሁ ረቢ አኮኑ ይእዜ የኀሥሡ አይሁድ ይውግሩከ ወካዕበ ተሐውርኑ ህየ።,"The disciples replied, “Rabbi, the Jewish opposition wants to stone you, but you want to go back?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መ��ሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ቀኑ ዐሥራ ሁለት ሰዓት አይ​ደ​ለ​ምን? በቀን የሚ​ሄድ አይ​ሰ​ና​ከ​ልም፤ የዚ​ህን ዓለም ብር​ሃን ያያ​ልና።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አኮኑ ዐሠርቱ ወክልኤቱ ሰዓቱ ለዕለት ብእሲ ዘየሐውር መዓልተ ኢይትዐቀፍ እስመ ይሬኢ ብርሃኖ ለዝንቱ ዓለም።,"Jesus answered, “Aren’t there twelve hours in the day? Whoever walks in the day doesn’t stumble because they see the light of the world." +በሌ​ሊት የሚ​ሄድ ግን ይሰ​ነ​ካ​ከ​ላል፤ በው​ስጡ የሚ​ያ​የው ብር​ሃን የለ​ምና።”,ወዘሰ የሐውር ሌሊተ ይትዐቀፍ እስመ አልቦ ውስቴቱ ብርሃን ዘይሬኢ።,But whoever walks in the night does stumble because the light isn’t in them.” +ይህ​ንም ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ነገ​ራ​ቸው፤ ከዚ​ህም በኋላ፥ “ወዳ​ጃ​ችን አል​ዓ​ዛር ተኝ​ቶ​አል፤ ነገር ግን ላነ​ቃው እሄ​ዳ​ለሁ” አላ​ቸው።,ወዘንተ ነገረ ይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ወእምዝ ይቤሎሙ አልዓዛር ዐርክነ ኖመ ወባሕቱ አሐውር አንቅሆ።,"He continued, “Our friend Lazarus is sleeping, but I am going in order to wake him up.”" +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም፥ “አቤቱ፥ ከተ​ኛስ ይነ​ቃል፤ ይድ​ና​ልም” አሉት።,ወይቤልዎ አርዳኢሁ እግዚኦ እመሰ ኖመ ይነቅህ ወይጥዒ።,"The disciples said, “Lord, if he’s sleeping, he will get well.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ስለ ሞቱ ተና​ገረ፤ እነ​ርሱ ግን ስለ እን​ቅ​ልፍ መተ​ኛት መስ​ሎ​አ​ቸው ነበር።,ወእግዚእ ኢየሱስ ይቤ በእንተ ንዋመ ሞቱ ወሎሙሰ መሰሎሙ በእንተ ንዋመ ድቃስ ዘይቤሎሙ።,"They thought Jesus meant that Lazarus was in a deep sleep, but Jesus had spoken about Lazarus’ death." +ከዚህ በኋ​ላም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ገልጦ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “አል​ዓ​ዛር ሞተ።,ወእምዝ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ገሃደ አልዓዛር ሞተ።,"Jesus told them plainly, “Lazarus has died." +ታም​ኑም ዘንድ እኔ በዚያ ባለ​መ​ኖሬ ስለ እና​ንተ ደስ ይለ​ኛል፤ ነገር ግን ኑ፥ ወደ እርሱ እን​ሂድ።”,ወአንሰ እትፌሣሕ በእንቲኣክሙ እስመ ኢሀሎኩ ህየ ከመ ትእመኑ ወባሕቱ ንሑር ኀቤሁ።,"For your sakes, I’m glad I wasn’t there so that you can believe. Let’s go to him.”" +ዲዲ​ሞስ የሚ​ሉት ቶማ​ስም፥ ባል​ን​ጀ​ሮ​ቹን ደቀ መዛ​ሙ​ርት፥ “እኛም ከእ​ርሱ ጋር እን​ሞት ዘንድ እን​ሂድ” አላ​ቸው።ጌታ​ችን አል​ዓ​ዛ​ርን ስለ ማስ​ነ​ሣቱ,ወይቤሎሙ ቶማስ ዘይብልዎ ዲዲሞስ ለቢጹ አርዳእ ንሑርኬ ንሕነኒ ከመ ንሙት ምስሌሁ።,"Then Thomas said to the other disciples, “Let us go too so that we may die with Jesus.”Jesus with Martha and Mary" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ወደ ቢታ​ንያ ሄደ፤ ከዚ​ያም በደ​ረሰ ጊዜ ከተ​ቀ​በረ አራት ቀን ሆኖት አገ​ኘው።,ወሖረ እግዚእ ኢየሱስ ቢታንያ ወበጺሖ ህየ ረከቦ በዘወድአ ረቡዐ መዋዕለ እምዘተቀበረ።,"When Jesus arrived, he found that Lazarus had already been in the tomb for four days." +ቢታ​ን​ያም ለኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ዐሥራ አም​ስት ምዕ​ራፍ ያህል ቅርብ ነበ​ረች።,ወቢታንያሰ ቅርብት ይእቲ ለኢየሩሳሌም መጠነ ዐሠርቱ ወኀምስቱ ምዕራፍ።,Bethany was a little less than two miles from Jerusalem. +ከአ​ይ​ሁ​ድም ስለ ወን​ድ​ማ​ቸው ሊያ​ጽ​ና​ኑ​አ​ቸው ወደ ማር​ያ​ምና ወደ ማርታ የሄዱ ብዙ​ዎች ነበሩ።,ወብዙኃን እምነ አይሁድ እለ ሖሩ ኀበ ማርያ ወማርታ ከመ ያላቅስዎን በእንተ እኁሆን።,Many Jews had come to comfort Martha and Mary after their brother’s death. +ማር​ታም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ እንደ መጣ በሰ​ማች ጊዜ ወጥታ ተቀ​በ​ለ​ችው፤ ማር​ያም ግን በቤት ተቀ​ምጣ ነበር።,ወሶበ ሰምዐት ማርታ ከመ መጽአ እግዚእ ኢየሱስ ወፅአት ወተቀበለቶ ወማርያሰ ነበረት ቤተ።,"When Martha heard that Jesus was coming, she went to meet him, while Mary remained in the house." +ማር​ታም ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን እን​ዲህ አለ​ችው፥ “ጌታዬ ሆይ፥ በዚህ ኖረህ ቢሆን ወን​ድሜ ባል​ሞ​ተም ነበር።,ወትቤሎ ማርታ ለእግዚእ ኢየሱስ እግዚእየ ሶበሰ ሀሎከ ዝየ እምኢሞተ እኁየ።,"Martha said to Jesus, “Lord, if you had been here, my brother wouldn’t have died." +አሁ​ንም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የም​ት​ለ​ም​ነ​ውን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲ​ሰ​ጥህ አው​ቃ​ለሁ።”,ወይእዜኒ አአምር ከመ ዘሰአልኮ ለእግዚአብሔር ይሁበከ እግዚአብሔር።,"Even now I know that whatever you ask God, God will give you.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ወን​ድ​ም​ሽስ ይነ​ሣል” አላት።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ እኁኪሰ ይትነሣእ።,"Jesus told her, “Your brother will rise again.”" +ማር​ታም፥ “ሙታን በሚ​ነ​ሡ​ባት በኋ​ለ​ኛ​ዪቱ ቀን እን​ደ​ሚ​ነሣ አው​ቃ​ለሁ” አለ​ችው።ክር​ስ​ቶስ ትን​ሣ​ኤና ሕይ​ወት ስለ መሆኑ,ወትቤሎ ማርታ አአምር ከመ ይትነሣእ አመ ትንሣኤ ምዉታን በደኃሪት ዕለት።,"Martha replied, “I know that he will rise in the resurrection on the last day.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም አላት፥ “ትን​ሣ​ኤና ሕይ​ወት እኔ ነኝ፤ የሚ​ያ​ም​ን​ብኝ ቢሞ​ትም ይነ​ሣል።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ አነ ውእቱ ትንሣኤ ወሕይወት ዘየአምን ብየ እመኒ ሞተ የሐዩ።,"Jesus said to her, “I am the resurrection and the life. Whoever believes in me will live, even though they die." +ሕያው የሆነ የሚ​ያ​ም​ን​ብ​ኝም ሁሉ ለዘ​ለ​ዓ​ለም አይ​ሞ​ትም፤ ይህ​ንስ ታም​ኛ​ለ​ሽን?”,ወኵሉ ዘሕያው ወየአምን ብየ ኢይመውት ለዓለም ተአምኒኑ ዘንተ።,Everyone who lives and believes in me will never die. Do you believe this?” +እር​ስ​ዋም፥ “አዎን፥ ጌታዬ ሆይ፥ አንተ ወደ ዓለም የሚ​መ​ጣው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ክር​ስ​ቶስ እንደ ሆንህ እኔ አም​ና​ለሁ” አለ​ችው።ጌታ​ችን ለአ​ል​ዓ​ዛር ስለ ማል​ቀሱ,ወትቤሎ እወ እግዚኦ አንሰ አአምን ከመ አንተ ውእቱ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ዘመጽአ ውስተ ዓለም።,"She replied, “Yes, Lord, I believe that you are the Christ, God’s Son, the one who is coming into the world.”" +ይህ​ንም ብላ ሄደች፤ እኅ​ቷን ማር​ያ​ም​ንም ቀስ ብላ ጠራ​ችና፥ “እነሆ፥ መም​ህ​ራ​ችን መጥቶ ይጠ​ራ​ሻል” አለ​ቻት።,ወዘንተ ብሂላ ሖረት ወጸውዐታ ለማርያ እኅታ ጽሚተ ወትቤላ ናሁ መጽአ ሊቅነ ወይጼውዐኪ።,"After she said this, she went and spoke privately to her sister Mary, “The teacher is here and he’s calling for you.”" +እር​ስ​ዋም ይህን በሰ​ማች ጊዜ ፈጥና ተነ​ሣች፤ ወደ እር​ሱም ሄደች።,ወሶበ ሰምዐት ማርያ ተንሥአት ፍጡነ ወሖረት ኀቤሁ።,"When Mary heard this, she got up quickly and went to Jesus." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ማርታ በተ​ቀ​በ​ለ​ች​በት ስፍራ ነበረ እንጂ ገና ወደ መን​ደር አል​ገ​ባም ነበር።,ወዓዲሁ ኢቦአ እግዚእ ኢየሱስ ውስተ ሀገር አላ ሀሎ ውስተ ብሔር ኀበ ተቀበለቶ ማርታ።,He hadn’t entered the village but was still in the place where Martha had met him. +ሊያ​ጽ​ና​ኑ​አት መጥ​ተው በቤት ከእ​ር​ስዋ ጋር የነ​በሩ አይ​ሁ​ድም ፈጥና ተነ​ሥታ እንደ ወጣች ባዩ ጊዜ በዚያ ለወ​ን​ድ​ምዋ ልታ​ለ​ቅስ ወደ መቃ​ብሩ የም​ት​ሄድ መስ​ሎ​አ​ቸው ተከ​ተ​ሉ​አት።,ወሶበ ርእይዋ ለማርያ አይሁድ እለ ሀለዉ ምስሌሃ ውስተ ቤት ወእለ ያላቅስዋ ከመ ተንሥአት ፍጡነ ወወፅአት ተለውዋ ወመሰሎሙ ዘተሐውር ኀበ መቃብሩ ትብክዮ በህየ።,"When the Jews who were comforting Mary in the house saw her get up quickly and leave, they followed her. They assumed she was going to mourn at the tomb." +ማር​ያ​ምም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ወደ አለ​በት ስፍራ ደረ​ሰ​ችና በአ​የ​ችው ጊዜ ከእ​ግሩ በታች ሰግዳ፥ “ጌታዬ ሆይ፥ በዚህ ኑረህ ቢሆን ወን​ድሜ ባል​ሞ​ተም ነበር” አለ​ችው።,ወሶበ በጽሐት ማርያ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ርእየቶ ወሰገደት ሎቱ ታሕተ እገሪሁ ወትቤሎ እግዚእየ ሶበ��� ሀሎከ ዝየ እምኢሞተ እኁየ።,"When Mary arrived where Jesus was and saw him, she fell at his feet and said, “Lord, if you had been here, my brother wouldn’t have died.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እር​ስዋ ስታ​ለ​ቅስ፥ ከእ​ር​ስዋ ጋር የመጡ አይ​ሁ​ድም ሲያ​ለ​ቅሱ ባየ ጊዜ በልቡ አዘነ፤ በራ​ሱም ታወከ።,ወሶበ ርእያ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ትበኪ ወአይሁድኒ እለ መጽኡ ምስሌሃ ከመ ይበክዩ ገዐረ በመንፈሱ ወሆከ ርእሶ።,"When Jesus saw her crying and the Jews who had come with her crying also, he was deeply disturbed and troubled." +እር​ሱም፥ “የት ቀበ​ራ​ች​ሁት?” አለ፤ እነ​ር​ሱም፥ “አቤቱ፥ መጥ​ተህ እይ” አሉት።,ወይቤ አይቴ ቀበርክምዎ ወይቤልዎ እግዚኦ ነዓ ትርአይ።,"He asked, “Where have you laid him?”They replied, “Lord, come and see.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ባ​ውን አፈ​ሰሰ።,ወአንብዐ ካዕበ እግዚእ ኢየሱስ።,Jesus began to cry. +አይ​ሁ​ድም፥ “ምን ያህል ይወ​ደው እንደ ነበር እዩ” አሉ።,ወይቤሉ አይሁድ ርእዩ መጠነ ያፈቅሮ።,"The Jews said, “See how much he loved him!”" +ከእ​ነ​ር​ሱም መካ​ከል፥ “ዕዉር ሆኖ የተ​ወ​ለ​ደ​ውን ዐይን ያበ​ራው ይህ ሰው ይህስ እን​ዳ​ይ​ሞት ሊያ​ደ​ርግ ባል​ቻ​ለም ነበ​ርን?” ያሉ ነበሩ።,ወቦ እምውስቴቶሙ እለ ይቤሉ እምኢክህለኑ ዝንቱ ዘከሠተ አዕይንቲሁ ለዘዕዉሩ ተወልደ ከመ ይግበር በዘኢይመውት ዝንቱኒ።,"But some of them said, “He healed the eyes of the man born blind. Couldn’t he have kept Lazarus from dying?”Jesus at Lazarus’ tomb" +ዳግ​መ​ኛም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በልቡ አዘነ፤ ወደ መቃ​ብ​ሩም ሄደ፤ መቃ​ብ​ሩም ዋሻ ነበር፤ በላ​ዩም ታላቅ ድን​ጋይ ተገ​ጥ​ሞ​በት ነበር።,ወካዕበ ተከዘ በልቡ እግዚእ ኢየሱስ ወሖረ ኀበ መቃብሩ እንዘ ያነብዕ ወበኣት ውእቱ ወክዱን እብን ዐቢይ ዲቤሁ።,"Jesus was deeply disturbed again when he came to the tomb. It was a cave, and a stone covered the entrance." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ድን​ጋ​ዩን አንሡ” አላ​ቸው፤ የሟቹ እኅት ማር​ታም፥ “ጌታዬ ሆይ፥ አራት ቀን ሆኖ​ታ​ልና ፈጽሞ ሸትቶ ይሆ​ናል” አለ​ችው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አእትትዋ ለእብን ወትቤሎ ማርታ እኅቱ ለዘሞተ እግዚእየ ወድአ ጼአ እስመ ረቡዐ ኮነ ዮም እምዘተቀብረ።,"Jesus said, “Remove the stone.”Martha, the sister of the dead man, said, “Lord, the smell will be awful! He’s been dead four days.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ብታ​ም​ናስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ክብር ታያ​ለሽ አላ​ል​ሁ​ሽም ነበ​ርን?” አላት።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ ኢይቤለኪኑ ከመ እመ ተአመንኪ ትሬእዪ ስብሐተ እግዚአብሔር ወአእተትዋ ለይእቲ እብን።,"Jesus replied, “Didn’t I tell you that if you believe, you will see God’s glory?”" +ድን​ጋ​ዩ​ንም አነሡ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ዐይ​ኖ​ቹን አቅ​ንቶ እን​ዲህ አለ፥ “አባት ሆይ፥ ሰም​ተ​ኸ​ኛ​ልና አመ​ሰ​ግ​ን​ሃ​ለሁ።,ወአንሥአ አዕይንቲሁ እግዚእ ኢየሱስ ላዕለ ወይቤ አአኵተከ አባ እስመ ሰማዕከኒ።,"So they removed the stone. Jesus looked up and said, “Father, thank you for hearing me." +እኔም ዘወ​ትር እን​ደ​ም​ት​ሰ​ማኝ አው​ቃ​ለሁ፤ ነገር ግን አንተ እንደ ላክ​ኸኝ ያምኑ ዘንድ በዚህ ቆመው ስላ​ሉት ሰዎች ይህን እና​ገ​ራ​ለሁ።”,ወአንሰ አአምር ከመ ዘልፈ ትሰምዐኒ ወባሕቱ በእንተ እለ ይቀውሙ ሰብእ እብል ዘንተ ከመ ይእመኑ ከመ አንተ ፈነውከኒ።,I know you always hear me. I say this for the benefit of the crowd standing here so that they will believe that you sent me.” +ይህ​ንም ብሎ በታ​ላቅ ቃል ጮኸና፥ “አል​ዓ​ዛር፥ ና፤ ወደ ውጭ ውጣ” አለ።,ወዘንተ ብሂሎ ከልሐ በዐቢይ ቃል ወይቤ አልዓዛር አልዓዛር ነዓ ፃእ አፍኣ።,"Having said this, Jesus shouted with a loud voice, “Lazarus, come out!”" +ሞቶ የነ​በ​ረ​ውም እንደ ተገ​ነዘ፥ እጁ​ንና እግ​ሩ​ን��� እንደ ታሰረ፥ ፊቱም በሰ​በን እንደ ተጠ​ቀ​ለለ ወጣ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እን​ግ​ዲ​ህስ ፍቱ​ትና ተዉት ይሂድ” አላ​ቸው።,ወወፅአ ውእቱ ምዉት እንዘ ግኑዝ ወእሱር እደዊሁ ወእገሪሁ ወገጹኒ ጥብሉል በሰበን ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ፍትሕዎኬ እንከሰ ወኅድግዎ ይሑር።,"The dead man came out, his feet bound and his hands tied, and his face covered with a cloth. Jesus said to them, “Untie him and let him go.”" +ስለ​ዚህ ከአ​ይ​ሁ​ድም ወደ ማር​ታና ወደ ማር​ያም መጥ​ተው የነ​በሩ ብዙ ሰዎች ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ያደ​ረ​ገ​ውን አይ​ተው በእ​ርሱ አመኑ።,ወብዙኃን እምአይሁድ እለ መጽኡ ኀበ ማርያ ወማርታ ርእዮሙ ዘገብረ እግዚእ ኢየሱስ አምኑ ቦቱ።,"Therefore, many of the Jews who came with Mary and saw what Jesus did believed in him." +ከእ​ነ​ር​ሱም መካ​ከል ወደ ፈሪ​ሳ​ው​ያን ሄደው የከ​ሰ​ሱት ነበሩ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ያደ​ረ​ገ​ው​ንም ሁሉ ነገ​ሩ​አ​ቸው።ስለ አይ​ሁድ ምክር,ወቦ እምውስቴቶሙ እለ ሖሩ ኀበ ፈሪሳውያን ወአስተዋደይዎ ወነገርዎሙ ኵሎ ዘገብረ እግዚእ ኢየሱስ።ዘከመ ተማከሩ አይሁድ ይቅትልዎ ለእግዚእ ኢየሱስ,But some of them went to the Pharisees and told them what Jesus had done.Caiaphas prophesies +የካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም ጉባ​ኤ​ውን ሰብ​ስ​በው እን​ዲህ አሉ​አ​ቸው፥ “እነሆ፥ ይህ ሰው ብዙ ተአ​ም​ራት ያደ​ር​ጋል፤ ምን እና​ድ​ርግ?,ወአስተጋብእዎሙ ሊቃነ ካህናት ወፈሪሳውያን ለሕዝብ ወይቤልዎሙ ምንተ ንሬሲ ናሁ ዝንቱ ብእሲ ብዙኀ ተኣምረ ይገብር።,"Then the chief priests and Pharisees called together the council and said, “What are we going to do? This man is doing many miraculous signs!" +እን​ዲሁ ብን​ተ​ወ​ውም ሁሉ ያም​ኑ​በ​ታል፤ የሮም ሰዎ​ችም መጥ​ተው ሀገ​ራ​ች​ን​ንና ወገ​ና​ች​ንን ይወ​ስ​ዱ​ብ​ናል።”,ወእመኒ ኀደግናሁ ከመዝ ኵሉ የአምን ቦቱ ወይመጽኡ ሰብአ ሮሜ ወይነሥኡነ ብሔረነ ወሕዝበነኒ።,"If we let him go on like this, everyone will believe in him. Then the Romans will come and take away both our temple and our people.”" +በዚ​ያ​ችም ዓመት የካ​ህ​ናት አለቃ የነ​በ​ረው ስሙ ቀያፋ የተ​ባ​ለው ከእ​ነ​ርሱ አንዱ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ን​ተስ ምንም አታ​ው​ቁም።,ወይቤሎሙ አሐዱ እምኔሆሙ ዘስሙ ቀያፋ ሊቀ ካህናት ዘእብሬቱ ይእቲ ዓመት አንትሙሰ ኢተአምሩ ወኢምንተኒ ወኢሂ ትመክሩ።,"One of them, Caiaphas, who was high priest that year, told them, “You don’t know anything!" +ምንም አት​መ​ክ​ሩም፤ ሕዝቡ ሁሉ ከሚ​ጠፋ ስለ ሕዝቡ አንድ ሰው ቢሞት ይሻ​ለ​ናል።”,ይኄይሰነ አሐደ ብእሴ ንቅትል ወይሙት ህየንተ ሕዝብ እምይትኀጐል ኵሉ ሕዝብ።,You don’t see that it is better for you that one man die for the people rather than the whole nation be destroyed.” +ይህ​ንም ከልቡ የተ​ና​ገ​ረው አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን በዚ​ያች ዓመት የካ​ህ​ናት አለቃ ነበ​ርና ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ስለ ሕዝብ ሁሉ ቤዛ ሆኖ ይሞት ዘንድ ስላ​ለው ይህን ትን​ቢት ተና​ገረ።,ወዘንተሰ አኮ እምልቡ ዘይቤ አላ እስመ ሊቀ ካህናት ውእቱ ወእብሬቱ ይእቲ ዓመት ተነበየ ዘንተ እስመ ሀለዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ይሙት በእንተ ኵሉ ሕዝብ።,"He didn’t say this on his own. As high priest that year, he prophesied that Jesus would soon die for the nation—" +ስለ ሕዝብ ብቻ አል​ነ​በ​ረም፤ የተ​በ​ተ​ኑ​ትን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ልጆች በአ​ን​ድ​ነት ይሰ​በ​ስ​ባ​ቸው ዘንድ ነው እንጂ።,ወአኮ በእንተ ሕዝብ ባሕቲቶሙ አላ ከመ ያስተጋብኦሙ ለውሉደ እግዚአብሔር እለ ተዘርዉ አሐተኔ።,and not only for the nation. Jesus would also die so that God’s children scattered everywhere would be gathered together as one. +ከዚ​ያ​ችም ቀን ጀምሮ የካ​ህ​ናት አለ​ቆች ሊገ​ድ​ሉት ተማ​ከሩ።ጌታ​ችን ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን ትቶ ስለ መሄዱ,ወእምይእቲ ዕለት ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ከመ ይቅትልዎ።ዘከመ ተግኅሠ እግዚእ ኢየሱስ እምኢየሩሳሌም,From that day on they plotted to kill him.The Passover draws near +ከዚ​ያም ወዲያ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በአ​ይ​ሁድ መካ​ከል በግ​ልጥ አል​ተ​መ​ላ​ለ​ሰም፤ ነገር ግን ለም​ድረ በዳ አቅ​ራ​ቢያ ወደ ሆነች ምድር፥ ኤፍ​ሬም ወደ​ም​ት​ባል ከተማ ሄደ፤ በዚ​ያም ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ጋር ተቀ​መጠ።,ወኢያንሶሰወ እንከ እግዚእ ኢየሱስ ገሃደ ማእከለ አይሁድ አላ ሖረ ኀበ ሀገር እንተ ትሰመይ ሀገረ ኤፍሬም ዘቅርብት ለበድው ወነበረ ህየ ምስለ አርዳኢሁ።,"Therefore, Jesus was no longer active in public ministry among the Jewish leaders. Instead, he left Jerusalem and went to a place near the wilderness, to a city called Ephraim, where he stayed with his disciples." +የአ​ይ​ሁ​ድም የፋ​ሲካ በዓል ቀርቦ ነበር፤ ብዙ ሰዎ​ችም ከበ​ዓሉ አስ​ቀ​ድሞ ራሳ​ቸ​ውን ያነጹ ዘንድ ከየ​ሀ​ገሩ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወጥ​ተው ነበር።,ወቀርበ በዓለ ፋሲካሆሙ ለአይሁድ ወዐርጉ ብዙኃን ለኢየሩሳሌም እምበሓውርት እምቅድመ በዓለ ፋሲካ ያንጽሑ ርእሶሙ።,"It was almost time for the Jewish Passover, and many people went from the countryside up to Jerusalem to purify themselves through ritual washing before the Passover." +አይ​ሁ​ድም ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ይፈ​ል​ጉት ጀመር፤ በቤተ መቅ​ደ​ስም ቆመው እርስ በር​ሳ​ቸው፥ “ምን ይመ​ስ​ላ​ች​ኋል? ለበ​ዓል አይ​መጣ ይሆን?” ተባ​ባሉ።,ወአኀዙ አይሁድ ይኅሥሥዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይቤሉ በበይናቲሆሙ እንዘ ይቀውሙ ውስተ ቤተ መቅደስ ምንተ ትብሉ ናሁ ኢመጽአ ለበዓል።,"They were looking for Jesus. As they spoke to each other in the temple, they said, “What do you think? He won’t come to the festival, will he?”" +የካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም ያለ​በ​ትን የሚ​ያ​ውቅ ቢኖር ይይ​ዙት ዘንድ እን​ዲ​ያ​መ​ለ​ክ​ታ​ቸው አዘዙ።,ወአዘዙ ሊቃነ ካህናት ወፈሪሳውያን እምከመቦ ዘአእመረ ኀበ ሀሎ ይቅጽብዎሙ ከመ የአኀዝዎ።,"The chief priests and Pharisees had given orders that anyone who knew where he was should report it, so they could arrest him." +ፋሲካ ከሚ​ው​ል​በት ከስ​ድ​ስ​ተ​ኛው ቀን አስ​ቀ​ድሞ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከሙ​ታን ያስ​ነ​ሣው አል​ዓ​ዛር ወደ ነበ​ረ​በት ወደ ቢታ​ንያ መጣ።,ወእምዝ ሖረ እግዚእ ኢየሱስ እምቅድመ ሰዱስ መዋዕል ዘፋሲካ ወበጽሐ ቢታንያ ኀበ ሀሎ አልዓዛር ዘአንሥኦ እምነ ምዉታን።,"Six days before Passover, Jesus came to Bethany, home of Lazarus, whom Jesus had raised from the dead." +በዚ​ያም ምሳ አደ​ረ​ጉ​ለት፤ ማር​ታም ታሳ​ል​ፍ​ላ​ቸው ነበር፤ አብ​ረ​ውት ምሳ ከበ​ሉ​ትም አንዱ አል​ዓ​ዛር ነበር።,ወገብሩ ሎቱ ምሳሐ በህየ ወማርታ ትሜጥዎሙ ወአልዓዛር አሐዱ ውእቱ እምእለ ይረፍቁ ምስሌሁ።,Lazarus and his sisters hosted a dinner for him. Martha served and Lazarus was among those who joined him at the table. +ማር​ያም ግን ዋጋዉ የከ​በ​ረና የበዛ አንድ ነጥር የጥሩ ናር​ዶስ ሽቱ ወሰ​ደ​ችና የጌ​ታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን እግር ቀባ​ችው፤ በፀ​ጕ​ሯም አሸ​ችው፤ የዚያ ሽቱ መዓ​ዛም ቤቱን መላው።,ወማርያሰ ነሥአት ዕፍረተ ልጥረ ዘናርዱ ጵስጥቂስ ዘዕፁብ ሤጡ ወቀብዐቶ እገሪሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወመዝመዘቶ በሥዕርታ ወመልአ ቤተ መዐዛሁ ለውእቱ ዕፍረት።,"Then Mary took an extraordinary amount, almost three-quarters of a pound, of very expensive perfume made of pure nard. She anointed Jesus’ feet with it, then wiped his feet dry with her hair. The house was filled with the aroma of the perfume." +ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ አንዱ የነ​በረ ያሲ​ዘው ዘንድ ያለው የስ​ም​ዖን ልጅ አስ​ቆ​ሮ​ታ​ዊው ይሁዳ ግን እን​ዲህ አለ።,ወይቤ ይሁዳ ስምዖን አስቆሮታዊ አሐዱ እምአርዳኢሁ ዘሀለዎ ያግብኦ።,"Judas Iscariot, one of his disciples , complained," +“ለነ​ዳ​ያን ይሰጥ ዘንድ ይህን ሽቱ ለሦ​ስት መቶ ዲናር ለምን አል​ሸ​ጡ​ትም?”,ለምንት ኢሤጥዎ ለዝንቱ ዕፍረት ለሠለስቱ ምእት ዲናር ይትወሀብ ለነዳያን።,“This perfume was worth a year’s wages! Why wasn’t it sold and the money given to the poor?” +ይህ​ንም ያለ፥ ድሆች አሳ​ዝ​ነ​ውት አይ​ደ​ለም፤ ሌባ ነበ​ርና፥ ሙዳየ ምጽ​ዋ​ቱ​ንም ሲጠ​ብቅ በው​ስጡ ከሚ​ገ​ባው ይወ​ስድ ነበ​ርና ስለ​ዚህ ነው እንጂ።,ወዘንተ ዘይቤ አኮ ዘያጽሕቅዎ ነዳያን አላ እስመ ሰራቂ ውእቱ ወየዐቅብ አስከሬነ። ወይነሥእ እምዘይትወደይ ውስቴቱ።, +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አለ፥ “ለም​ቀ​በ​ር​በት ቀን ትጠ​ብ​ቀው ዘንድ ተዉ​አት።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ኅድጋ እስመ ተዐቅቦ ለዕለተ ቀበርየ።,"Then Jesus said, “Leave her alone. This perfume was to be used in preparation for my burial, and this is how she has used it." +ድሆች ግን ዘወ​ትር አብ​ረ​ዋ​ችሁ አሉ፤ ዘወ​ት​ርም ታገ​ኙ​አ​ቸ​ዋ​ላ​ችሁ፤ በወ​ደ​ዳ​ች​ሁም ጊዜ መል​ካም ታደ​ር​ጉ​ላ​ቸ​ዋ​ላ​ችሁ፤ እኔን ግን ዘወ​ትር የም​ታ​ገ​ኙኝ አይ​ደ​ለም።”,ወነዳያንሰ በኵሉ ጊዜ ሀለዉ ምስሌክሙ ወዘልፈ ትረክብዎሙ ወጊዜ ፈቀድክሙ ታሤንዩ ሎሙ ወኪያየሰ አኮ በኵሉ ጊዜ ዘትረክቡኒ።,"You will always have the poor among you, but you won’t always have me.”" +ከአ​ይ​ሁ​ድም ብዙ ሰዎች ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በዚያ እን​ዳለ በዐ​ወቁ ጊዜ ወደ እርሱ መጡ፤ የመ​ጡ​ትም ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ለማ​የት ብቻ አል​ነ​በ​ረም፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከሙ​ታን ለይቶ ያስ​ነ​ሣ​ዉን አል​ዓ​ዛ​ር​ንም ያዩ ዘንድ ነበር እንጂ።,ወብዙኃን እምነ አይሁድ እለ አእመሩ ከመ ሀሎ እግዚእ ኢየሱስ ህየ ወሖሩ ኀቤሁ ወአኮ በእንተ እግዚእ ኢየሱስ ባሕቲቱ ዘሖሩ ዳእሙ ከመ ይርአይዎ ለአልዓዛርሂ ዘአንሥኦ እግዚእ ኢየሱስ እምዉታን።,"Many Jews learned that he was there. They came not only because of Jesus but also to see Lazarus, whom he had raised from the dead." +የካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችም አል​ዓ​ዛ​ርን ሊገ​ድ​ሉት ተማ​ከሩ።,ወተማከሩ ሊቃነ ካህናት ከመ ይቅትልዎ ለአልዓዛር።,The chief priests decided that they would kill Lazarus too. +ከአ​ይ​ሁድ ብዙ​ዎች ስለ እርሱ እየ​ሄዱ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ያምኑ ነበ​ርና።ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ስለ መግ​ባቱ,እስመ ብዙኃን እምውስተ አይሁድ የሐውሩ በእንቲኣሁ ወየአምኑ በእግዚእ ኢየሱስ።በእንተ ዕዋል ወጸበርት,It was because of Lazarus that many of the Jews had deserted them and come to believe in Jesus.Jesus enters Jerusalem +በማ​ግ​ሥ​ቱም ለበ​ዓል መጥ​ተው የነ​በሩ ብዙ ሰዎች ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እን​ደ​ሚ​መጣ በሰሙ ጊዜ፥,ወበሳኒታ ሰብእ ብዙኃን እለ መጽኡ ለበዓል ሶበ ሰምዑ ከመ ይመጽእ እግዚእ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም።,The next day the great crowd that had come for the festival heard that Jesus was coming to Jerusalem. +የዘ​ን​ባባ ዛፍ ዝን​ጣፊ ይዘው “ሆሣ​ዕና በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም የሚ​መጣ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ ቡሩክ ነው” እያሉ ወጥ​ተው ተቀ​በ​ሉት።,ነሥኡ ጸበርተ ተመርት ዘበቀልት ወተቀበልዎ ወፂኦሙ እንዘ ይጸርሑ ወይቤሉ ሆሣዕና ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር ወንጉሦሙ ለእስራኤል።,"They took palm branches and went out to meet him. They shouted,“Hosanna! Blessings on the one who comes in the name of the Lord! Blessings on the king of Israel!”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም የአ​ህያ ውር​ንጫ አግ​ኝቶ በእ​ር​ስዋ ላይ ተቀ​መጠ።,ወረከበ እግዚእ ኢየሱስ ዕዋለ አድግ ወተጽዕነ ዲቤሃ።,"Jesus found a young donkey and sat on it, just as it is written," +“የጽ​ዮን ልጅ ሆይ፥ አት​ፍሪ፤ እነሆ፥ ንጉ​ሥሽ በአ​ህያ ውር​ንጫ ተቀ​ምጦ ይመ​ጣል” ተብሎ እንደ ተጻፈ፤,በከመ ጽሑፍ «ኢትፍርሂ ወለተ ጽዮን ነዋ ንጉሥኪ ይመጽእ እንዘ ይጼዐን ዲበ ዕዋለ አድግ።»,"Don’t be afraid, Daughter Zion. Look! Your king is coming, sitting on a donkey’s colt." +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም አስ​ቀ​ድ​መው ይህን ነገር አላ​ወ​ቁም፤ ነገር ግን ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከከ​በረ በኋላ በዚያ ጊዜ ይህ ነገር ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ፥ ይህ​ንም እንደ አደ​ረ​ጉ​ለት ትዝ አላ​ቸው።,ወቀዲሙሰ ኢያእመሩ አርዳኢሁ ዘንተ ነገረ ዘእንበለ አመ ተሰብሐ እግዚእ ኢየሱስ አሜሃ ተዘከሩ ከመ ጽሑፍ ዝንቱ በእንቲኣሁ ወከመዝ ገብሩ ሎቱ።,"His disciples didn’t understand these things at first. After he was glorified, they remembered that these things had been written about him and that they had done these things to him." +ከዚ​ያም አብ​ረ​ውት የነ​በ​ሩት ሕዝብ አል​ዓ​ዛ​ርን ከመ​ቃ​ብር እንደ ጠራው፥ ከሙ​ታ​ንም እንደ አስ​ነ​ሣው መሰ​ከ​ሩ​ለት።,ወሰማዕተ ኮንዎ እሙንቱ ሕዝብ እለ ሀለዉ ህየ ምስሌሁ ከመ ጸውዖ ለአልዓዛር እመቃብር ወአንሥኦ እምነ ምዉታን።,The crowd who had been with him when he called Lazarus out of the tomb and raised him from the dead were testifying about him. +ስለ​ዚ​ህም ነገር ሕዝቡ ሁሉ ሊቀ​በ​ሉት ወጡ፤ ይህን ተአ​ም​ራት እንደ አደ​ረገ ሰም​ተ​ዋ​ልና።,ወበእንተ ዝንቱ ወፅኡ ኵሉ ሕዝብ ይትቀበልዎ እስመ ሰምዑ ተኣምረ ዘገብረ ወዘንተሂ መንክረ።,"That’s why the crowd came to meet him, because they had heard about this miraculous sign that he had done." +ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም እርስ በር​ሳ​ቸው፥ “የም​ታ​ገ​ኙት ምንም ጥቅም እን​ደ​ሌለ ታያ​ላ​ች​ሁን? እነሆ፥ ዓለም ሁሉ ተከ​ት​ሎ​ታል” ተባ​ባሉ።ለበ​ዓል ስለ መጡ ሰዎች,ወይቤሉ ፈሪሳውያን በበይናቲሆሙ ትሬእዩኑ ከመ አልቦ ዘትበቍዑ ወኢምንተኒ ናሁ ኵሉ ዓለም ተለዎ ድኅሬሁ።በእንተ እምነቶሙ ለአረሚ ወበእንተ ኢአሚኖቶሙ ለአይሁድ,"Therefore, the Pharisees said to each other, “See! You’ve accomplished nothing! Look! The whole world is following him!”Jesus teaches about his death" +ከጽ​ርዕ ሰዎ​ችም ይሰ​ግዱ ዘንድ ለበ​ዓል የወጡ ነበሩ።,ወቦ እምሰብአ ጽርእ እምውስተ አረሚ እለ ዐርጉ ይስግዱ ለበዓል።,Some Greeks were among those who had come up to worship at the festival. +እነ​ር​ሱም ከገ​ሊላ፥ የቤተ ሳይዳ ሰው ወደ ሆነው ወደ ፊል​ጶስ ሄደው፥ “አቤቱ፥ ጌታ ኢየ​ሱ​ስን ልና​የው እን​ወ​ድ​ዳ​ለን” ብለው ለመ​ኑት።,ወሖሩ እሙንቱሂ ኀበ ፊልጶስ ዘቤተ ሳይዳ ዘገሊላ ወሰአልዎ ወይቤልዎ እግዚኦ ንፈቅድ ንርአዮ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"They came to Philip, who was from Bethsaida in Galilee, and made a request: “Sir, we want to see Jesus.”" +ፊል​ጶ​ስም ሄዶ ለእ​ን​ድ​ር​ያስ ነገ​ረው፤ እን​ድ​ር​ያ​ስና ፊል​ጶ​ስም ሄደው ለጌ​ታ​ችን ለኢ​የ​ሱስ ነገ​ሩት።,ወሖረ ፊልጶስ ወነገሮ ለእንድርያስ ወሖሩ እንድርያስ ወፊልጶስ ወነገርዎ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"Philip told Andrew, and Andrew and Philip told Jesus." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፤ “አሁን የሰው ልጅ ይከ​ብር ዘንድ ጊዜው ደረሰ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ናሁ በጽሐ ጊዜሁ ከመ ይሰባሕ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"Jesus replied, “The time has come for the Human One to be glorified." +እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ የስ​ንዴ ቅን​ጣት በም​ድር ላይ ካል​ወ​ደ​ቀ​ችና ካል​ሞ​ተች ብቻ​ዋን ትኖ​ራ​ለች፤ ከሞ​ተች ግን ብዙ ፍሬን ታፈ​ራ​ለች።,አማን አማን እብለክሙ እመ ኢወደቀት ኅጠተ ሥርናይ ውስተ ምድር ወኢሞተት ባሕቲታ ትነብር ወእመሰ ሞተት ብዙኀ ፍሬ ትፈሪ።,"I assure you that unless a grain of wheat falls into the earth and dies, it can only be a single seed. But if it dies, it bears much fruit." +ነፍ​ሱን የሚ​ወ​ዳት ይጥ​ላ​ታል፤ በዚህ ዓለም ነፍ​ሱን የሚ​ጥ​ላ​ትም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት ይጠ​ብ​ቃ​ታል።,ወዘሰ ���ፈቅራ ለነፍሱ ለይግድፋ ወዘሰ ጸልኣ ለነፍሱ በዝንቱ ዓለም የዐቅባ ለሕይወት ዘለዓለም።,"Those who love their lives will lose them, and those who hate their lives in this world will keep them forever." +እኔን የሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ለኝ ካለ ይከ​ተ​ለኝ፤ የሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ለኝ እኔ ባለ​ሁ​በት በዚያ ይኖ​ራ​ልና፤ እኔን የሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ለ​ኝ​ንም አብ ያከ​ብ​ረ​ዋል።,ወእመቦ ዘይትለአከኒ ሊተ ለይትልወኒ እስመ ኀበ ሀሎኩ አነ ህየ ይሄሉ ዘይትለአከኒ ወለዘሊተ ተልእከኒ ያከብሮ አቡየ።,"Whoever serves me must follow me. Wherever I am, there my servant will also be. My Father will honor whoever serves me." +“አሁ​ንስ ነፍሴ ታወ​ከች፤ ግን ምን እላ​ለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚች ሰዓት ነፍ​ሴን አድ​ናት፤ ነገር ግን ስለ​ዚህ ነገር ለዚች ሰዓት ደር​ሻ​ለሁ።,ወይእዜሰ ተሀውከተኒ ነፍስየ ወምንተ እንከ እብል አባ አድኅና ለነፍስየ እምዛቲ ሰዓት ወባሕቱ በእንተ ዝንቱ መጻእኩ ወበጻሕክዋ ለዛቲ ሰዓት።,"“Now I am deeply troubled. What should I say? ‘Father, save me from this time’? No, for this is the reason I have come to this time." +አባት ሆይ፥ ልጅ​ህን አክ​ብ​ረው።” ከሰ​ማ​ይም፥ “አከ​በ​ር​ሁህ፤ ደግ​ሞም እን​ደ​ገና አከ​ብ​ር​ሃ​ለሁ፤” የሚል ቃል መጣ።,አባ ሰብሖ ለወልድከ ወመጽአ ቃል እምሰማይ ዘይብል ሰባሕኩከሂ ወዓዲ ካዕበ እሴብሐከ።,"Father, glorify your name!”Then a voice came from heaven, “I have glorified it, and I will glorify it again.”" +በዚያ ቆመው ይሰሙ የነ​በሩ ሕዝብ ግን “ነጐ​ድ​ጓድ ነው” አሉ፤ “መል​አክ ተና​ገ​ረው” ያሉም አሉ።,ወሕዝብሰ እለ ይቀውሙ ወይሰምዑ ይቤሉ ነጐድጓድ ውእቱ ወቦ እለ ይቤሉ መልአክ ተናገሮ።,"The crowd standing there heard and said, “It’s thunder.” Others said, “An angel spoke to him.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ይህ ቃል የመጣ ስለ እና​ንተ ነው እንጂ ስለ እኔ አይ​ደ​ለም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አኮ በእንቲኣየ ዘመጽአ ዝ ቃል አላ በእንቲኣክሙ።,"Jesus replied, “This voice wasn’t for my benefit but for yours." +አሁን የዚህ ዓለም ፍርድ ደረሰ፤ ከእ​ን​ግ​ዲ​ህስ ወዲህ የዚ​ህን ዓለም ገዥ ወደ ውጭ አስ​ወ​ጥ​ተው ይሰ​ዱ​ታል።,ወናሁ እብለክሙ ይእዜ በጽሐ ኵነኔሁ ለዝንቱ ዓለም ወእምይእዜሰ ይሰድድዎ ለመልአከ ዝንቱ ዓለም ወያወፅእዎ አፍኣ።,Now is the time for judgment of this world. Now this world’s ruler will be thrown out. +እኔም ከም​ድር ከፍ ከፍ ካልሁ ሁሉን ወደ እኔ እስ​ባ​ለሁ።”,ወአነኒ እምከመ ተለዐልኩ እምድር እስሕብ ኵሎ ኀቤየ።,"When I am lifted up from the earth, I will draw everyone to me.”" +ይህ​ንም ያለ በምን ዐይ​ነት ሞት ይሞት ዘንድ እን​ዳ​ለው ሲያ​መ​ለ​ክ​ታ​ቸው ነው።,ወዘንተ ዘይቤ እንዘ ይኤምሮሙ በአይ ሞት ሀለዎ ይሙት።, +ሕዝ​ቡም፥ “እኛስ ክር​ስ​ቶስ ለዘ​ለ​ዓ​ለም እን​ዲ​ኖር በኦ​ሪት ሰም​ተን ነበር፤ እን​ግ​ዲህ እን​ዴት አንተ ‘የሰው ልጅ ከፍ ከፍ ይል ዘንድ አለው’ ትለ​ና​ለህ? እን​ግ​ዲህ ይህ የሰው ልጅ ማን ነው?” ብለው መለ​ሱ​ለት።,ወአውሥእዎ ሕዝብ ወይቤልዎ ንሕነሰ ሰማዕነ በውስተ ኦሪት ከመ ለዓለም ይነብር ክርስቶስ ወእፎ እንከ ትብለነ አንተ ሀለዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ይትለዐል መኑ እንከ ዝንቱ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"The crowd responded, “We have heard from the Law that the Christ remains forever. How can you say that the Human One must be lifted up? Who is this Human One?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ ገና ለጥ​ቂት ጊዜ ብር​ሃን ከእ​ና​ንተ ጋር ነው፤ በጨ​ለማ የሚ​መ​ላ​ለስ የሚ​ሄ​ድ​በ​ትን አያ​ው​ቅ​ምና ጨለማ እን​ዳ​ያ​ገ​ኛ​ችሁ ብር​ሃን ሳለ​ላ​ችሁ ተመ​ላ​ለሱ፤,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ዓዲ ኅዳጠ መዋዕለ ሀሎ ምስሌክሙ ብርሃን አንሶስዉ እንዘ ብክሙ ብርሃን ዘእንበለ ይርከብክሙ ጽልመት እስመ ዘየሐውር ውስተ ጽልመት ኢየአምር ኀበ የሐውር።,"Jesus replied, “The light is with you for only a little while. Walk while you have the light so that darkness doesn’t overtake you. Those who walk in the darkness don’t know where they are going." +የብ​ር​ሃን ልጆች ትሆኑ ዘንድ ብር​ሃን ሳለ​ላ​ችሁ በብ​ር​ሃን እመኑ” ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ይህን ተና​ግሮ ሄደ፤ ተሰ​ወ​ራ​ቸ​ውም።,አምጣነ ብክሙ ብርሃን እመኑ በብርሃን ከመ ትኩኑ ውሉደ ብርሃን ወዘንተ ብሂሎ እግዚእ ኢየሱስ ሖረ ወተኀብኦሙ።,"As long as you have the light, believe in the light so that you might become people whose lives are determined by the light.” After Jesus said these things, he went away and hid from them.Fulfillment of prophecy" +ይህ​ንም ያህል ተአ​ም​ራት በፊ​ታ​ቸው ሲያ​ደ​ርግ አላ​መ​ኑ​በ​ትም።,ወእንዘ መጠነዝ ተኣምረ ይገብር በቅድሜሆሙ ኢአምኑ ቦቱ።,"Jesus had done many miraculous signs before the people, but they didn’t believe in him." +“አቤቱ፥ ምስ​ክ​ር​ነ​ታ​ች​ንን ማን ያም​ነ​ናል? የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርስ ክንድ ለማን ተገ​ለጠ?” ያለው የነ​ቢዩ የኢ​ሳ​ይ​ያስ ቃል ይደ​ርስ ዘንድ።,ከመ ይብጻሕ ቃለ ኢሳይያስ ነቢይ ዘይቤ «እግዚኦ መኑ የአምነነ ስምዐነ ወለመኑ ተከሥተ መዝራዕቱ ለእግዚአብሔር።»,"This was to fulfill the word of the prophet Isaiah: Lord, who has believed through our message? To whom is the arm of the Lord fully revealed?" +ስለ​ዚ​ህም ማመን ተሳ​ና​ቸው፤ ኢሳ​ይ​ያስ ዳግ​መኛ እን​ዲህ ብሎ​አ​ልና።,ወበእንተ ዝንቱ ስእኑ አሚነ እስመ ካዕበ ይቤ ኢሳይያስ።,Isaiah explains why they couldn’t believe: +“በዐ​ይ​ና​ቸው አይ​ተው፥ በል​ባ​ቸ​ውም አስ​ተ​ው​ለው እን​ዳ​ይ​መ​ለ​ሱና እን​ዳ​ል​ፈ​ው​ሳ​ቸው ዐይ​ኖ​ቻ​ቸው ታወሩ፤ ልባ​ቸ​ውም ደነ​ደነ።”,«ዖራ አዕይንቲሆሙ ወገዝፋ አልባቢሆሙ ከመ ኢይርአዩ በአዕይንቲሆሙ ወኢይለብዉ በአልባቢሆሙ ወከመ ኢይትመየጡ ኀቤየ ወኢይሣሀሎሙ።»,"He made their eyes blind and closed their minds so that they might not see with their eyes, understand with their minds, and turn their lives around— and I would heal them." +ኢሳ​ይ​ያስ ጌት​ነ​ቱን አይ​ቶ​አ​ልና፥ ይህን ተና​ገረ፤ ስለ እር​ሱም መሰ​ከረ።,ወዘንተ ይቤ ኢሳይያስ እስመ ርእየ ስብሐቲሁ ወነገረ በእንቲኣሁ።,Isaiah said these things because he saw Jesus’ glory; he spoke about Jesus. +ከሕ​ዝቡ አለ​ቆ​ችም ያመ​ኑ​በት ብዙ​ዎች ነበሩ፤ ነገር ግን ከም​ኵ​ራብ አስ​ወ​ጥ​ተው እን​ዳ​ይ​ሰ​ዱ​አ​ቸው በፈ​ሪ​ሳ​ው​ያን ምክ​ን​ያት አል​መ​ሰ​ከ​ሩ​ለ​ትም።,ወቦ ብዙኃን እመላእክተ ሕዝብ እለ አምኑ ቦቱ ወባሕቱ ኢያግሀዱ በእንተ ፍርሀቶሙ ለፈሪሳውያን ከመ ኢይስድድዎሙ እምነ ምኵራብ።,"Even so, many leaders believed in him, but they wouldn’t acknowledge their faith because they feared that the Pharisees would expel them from the synagogue." +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክብር ይልቅ የሰ​ውን ክብር ወደ​ዋ​ልና።,እስመ አብደሩ ስብሐተ ሰብእ ፈድፋደ እምስብሐተ እግዚአብሔር።,"They believed, but they loved human praise more than God’s glory.Summary of Jesus’ teaching" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ድም​ፁን ከፍ አድ​ርጎ እን​ዲህ አለ፥ “በእኔ የሚ​ያ​ምን በላ​ከ​ኝም ነው እንጂ በእኔ ብቻ የሚ​ያ​ምን አይ​ደ​ለም።,ወጸርሐ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤ ዘየአምን ብየ አኮ ብየ ባሕቲቶ ዘየአምን ዘእንበለ በዘፈነወኒ።,"Jesus shouted, “Whoever believes in me doesn’t believe in me but in the one who sent me." +እኔን ያየ የላ​ከ​ኝን አየ።,ወዘርእየ ኪያየ ርእዮ ለዘፈነወኒ።,Whoever sees me sees the one who sent me. +በእኔ የሚ​ያ​ምን ሁሉ በጨ​ለማ እን​ዳ​ይ​ኖር ብር​ሃን እኔ ወደ ዓለም መጣሁ።,ወአንሰ ብርሃን መጻእኩ ውስተ ዓለም ከመ ኵሉ ዘየአምን ብየ ኢይንበር ውስተ ጽልመት።,I have come as a light into the world so that everyone who believes in me won’t live in darkness. +ቃሌን ሰምቶ የማ​ይ​ጠ​ብ​ቀ​ውን እኔ የም​ፈ​ር​ድ​በት አይ​ደ​ለ​ሁም፤ ዓለ​ምን ላድን እንጂ በዓ​ለም ልፈ​ር​ድ​በት አል​መ​ጣ​ሁ​ምና።,ወዘኒ ሰምዐ ቃልየ ወኢዐቀቦ አኮ አነ ዘእኴንኖ እስመ ኢመጻእኩ ከመ እኰንኖ ለዓለም ዘእንበለ ከመ አሕይዎ ለዓለም።,"If people hear my words and don’t keep them, I don’t judge them. I didn’t come to judge the world but to save it." +የሚ​ክ​ደ​ኝን፥ ቃሌ​ንም የማ​ይ​ቀ​በ​ለ​ውን ግን የሚ​ፈ​ር​ድ​በት አለ፤ እኔ የተ​ና​ገ​ር​ሁት ቃል እርሱ በመ​ጨ​ረ​ሻ​ዪቱ ቀን ይፈ​ር​ድ​በ​ታል።,ወዘሰ ክሕደኒ ወኢተወክፈ ቃልየ ሀሎ ዘይኴንኖ ቃል ዘአነ ነበብኩ ውእቱ ይኴንኖ በደኃሪት ዕለት።,Whoever rejects me and doesn’t receive my words will be judged at the last day by the word I have spoken. +የተ​ና​ገ​ር​ሁት ከእኔ የሆነ አይ​ደ​ለ​ምና፤ ነገር ግን የላ​ከኝ አብ እን​ድ​ና​ገር፥ እን​ዲ​ህም እን​ድል እርሱ ትእ​ዛ​ዝን ሰጠኝ።,እስመ አኮ ዘእምኀቤየ ዘነበብኩ አላ አብ ዘፈነወኒ ውእቱ ትእዛዞ ወሀበኒ ዘከመ እነብብ ወዘከመ እብል።,"I don’t speak on my own, but the Father who sent me commanded me regarding what I should speak and say." +ትእ​ዛ​ዙም የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት እንደ ሆነ አው​ቃ​ለሁ፤ እኔም የም​ና​ገ​ረ​ውን አብ እን​ዳ​ለኝ እን​ዲሁ እና​ገ​ራ​ለሁ።”,ወአአምር ከመ ትእዛዙ ሕይወት ውእቱ ዘለዓለም ወዘሂ እነግር አነ በከመ ይቤለኒ አብ ከማሁ እነግር።,"I know that his commandment is eternal life. Therefore, whatever I say is just as the Father has said to me.”" +ከፋ​ሲካ በዓል አስ​ቀ​ድሞ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከዚህ ዓለም ወደ ላከው ወደ አብ ይሄድ ዘንድ ጊዜው እንደ ደረሰ ባወቀ ጊዜ በዓ​ለም ያሉ​ትን የወ​ደ​ዳ​ቸ​ውን ወገ​ኖ​ቹን ፈጽሞ ወደ​ዳ​ቸው።,ወእምቅድመ በዓለ ፋሲካ ሶበ ኮነ የአምር እግዚእ ኢየሱስ ከመ በጽሐ ጊዜሁ ከመ ይፈልስ እምዝንቱ ዓለም ወየሐውር ኀበ አብ ዘፈነዎ ወአፍቀሮሙ ለእሊኣሁ እለ ውስተ ዓለም ወለዝሉፉ አፍቀሮሙ።,"Before the Festival of Passover, Jesus knew that his time had come to leave this world and go to the Father. Having loved his own who were in the world, he loved them fully." +ራት ሲበ​ሉም አሳ​ልፎ ይሰ​ጠው ዘንድ በስ​ም​ዖን ልጅ በአ​ስ​ቆ​ሮቱ ሰው በይ​ሁዳ ልብ ሰይ​ጣን አደረ።,ወእንዘ ይዴረሩ ቦአ ሰይጣን ውስተ ልበ ይሁዳ ስምዖን አስቆሮታዊ ከመ ያግብኦ።,"Jesus and his disciples were sharing the evening meal. The devil had already provoked Judas, Simon Iscariot’s son, to betray Jesus." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ አብ ሁሉን በእጁ እንደ ሰጠው፥ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ወጣ፥ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ደ​ሚ​ሄድ ባወቀ ጊዜ፥,ወሶበ ኮነ የአምር እግዚእ ኢየሱስ ከመ አወፈዮ አብ ኵሎ ውስተ እዴሁ ወከመ እምኀበ እግዚአብሔር ወፅአ ወኀበ እግዚአብሔር የሐውር።,Jesus knew the Father had given everything into his hands and that he had come from God and was returning to God. +ራት ከሚ​በ​ሉ​በት ተነ​ሥቶ ልብ​ሱን አኖ​ረና ማበሻ ጨርቅ አን​ሥቶ ወገ​ቡን ታጠቀ።,ወተንሥአ እምኀበ ይዴረሩ ወአንበረ አልባሲሁ ወነሥአ መክፌ ዘለንጽ ወቀነተ ሐቌሁ።,"So he got up from the table and took off his robes. Picking up a linen towel, he tied it around his waist." +በኵ​ስ​ኵ​ስ​ቱም ውኃ ቀድቶ የደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱን እግር ያጥብ ጀመር፤ በዚያ በታ​ጠ​ቀው ማበሻ ጨር​ቅም አበሰ።,ወወደየ ማየ ውስተ ንብቲራ ወአኀዘ ይኅፅብ እገሪሆሙ ለአርዳኢሁ ወመዝመዘ በውእቱ መክፌ ዘቀነተ።,"Then he poured water into a washbasin and began to wash the disciples’ feet, drying them with the towel he was wearing." +ወደ ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም ደረሰ፤ እር​ሱም፥ “አቤቱ፥ አንተ እግ​ሬን ታጥ​በ​ኛ​ለ​ህን?” አለው።,ወበ���ሐ ኀበ ስምዖን ጴጥሮስ ወይቤሎ አንተኑ እግዚኦ ዘተኀፅበኒ እገርየ።,"When Jesus came to Simon Peter, Peter said to him, “Lord, are you going to wash my feet?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እኔ የም​ሠ​ራ​ውን አንተ ዛሬ አታ​ው​ቅም፤ ኋላ ግን ታስ​ተ​ው​ለ​ዋ​ለህ” ብሎ መለ​ሰ​ለት።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ዘእገብር አነ አንተ ኢተአምር ይእዜ ወባሕቱ ድኅረሰ ተአምሮ።,"Jesus replied, “You don’t understand what I’m doing now, but you will understand later.”" +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “መቼም ቢሆን አንተ እግ​ሬን አታ​ጥ​በ​ኝም” አለው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እው​ነት እው​ነት እል​ሃ​ለሁ፤ እኔ እግ​ር​ህን ካላ​ጠ​ብ​ሁህ ከእኔ ጋር ዕድል ፋንታ የለ​ህም” ብሎ መለ​ሰ​ለት።,ወይቤሎ ጴጥሮስ ኢተኀፅበኒ እገርየ ለዓለም ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አማን አማን እብለከ እመ አነ ኢኀፀብኩከ እገሪከ አልብከ ክፍል ምስሌየ።,"“No!” Peter said. “You will never wash my feet!”Jesus replied, “Unless I wash you, you won’t have a place with me.”" +ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም፥ “አቤቱ፥ እን​ኪ​ያስ የም​ታ​ጥ​በኝ እጆ​ች​ንና ራሴ​ንም እንጂ እግ​ሮ​ችን ብቻ አይ​ደ​ለም፤” አለው።,ወይቤሎ ስምዖን ጴጥሮስ እግዚኦ አኮ እገርየ ባሕቲቶ ዘተኀፅበኒ ወዓዲ እደውየኒ ወርእስየኒ።,"Simon Peter said, “Lord, not only my feet but also my hands and my head!”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ፈጽሞ የታ​ጠበ ከእ​ግሩ በቀር ሊታ​ጠብ አያ​ስ​ፈ​ል​ገ​ውም፤ ሁለ​ን​ተ​ናው ንጹሕ ነውና፤ እና​ን​ተማ ንጹ​ሓን ናችሁ፤ ነገር ግን ሁላ​ችሁ አይ​ደ​ላ​ች​ሁም” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ዘሰ ወድአ ተኀፅበ ኢይፈቅድ ይትኀፀብ ዘእንበለ እገሪሁ ዳእሙ እስመ ንጹሕ ኵለንታሁ ወአንትሙሰ ንጹሓን አንትሙ ወባሕቱ አኮ ኵልክሙ ንጹሓን።,"Jesus responded, “Those who have bathed need only to have their feet washed, because they are completely clean. You disciples are clean, but not every one of you.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም አሳ​ልፎ የሚ​ሰ​ጠ​ውን ያውቅ ነበ​ርና ስለ​ዚህ “ሁላ​ችሁ ንጹ​ሓን አይ​ደ​ላ​ች​ሁም” አለ።ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ የተ​ና​ገ​ረው ቃል,እስመ የአምር እግዚእ ኢየሱስ ዘያገብኦ ወበእንተ ዝንቱ ይቤ አኮ ኵልክሙ ንጹሓን።,"He knew who would betray him. That’s why he said, “Not every one of you is clean.”" +እግ​ራ​ቸ​ው​ንም ካጠ​ባ​ቸው በኋላ ልብ​ሱን አን​ሥቶ ለበ​ሰና እንደ ገና ከእ​ነ​ርሱ ጋር ተቀ​መጠ፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ያደ​ረ​ግ​ሁ​ላ​ች​ሁን ዐወ​ቃ​ች​ሁን?,ወሶበ ኀፀቦሙ እገሪሆሙ ነሥአ አልባሲሁ ወረፈቀ ካዕበ ምስሌሆሙ ወይቤሎሙ አእመርክሙኑ ዘገበርኩ ለክሙ።,"After he washed the disciples’ feet, he put on his robes and returned to his place at the table. He said to them, “Do you know what I’ve done for you?" +እና​ንተ ‘መም​ህ​ራ​ችን፥ ጌታ​ች​ንም’ ትሉ​ኛ​ላ​ችሁ፤ መል​ካም ትላ​ላ​ችሁ፤ እኔ እን​ዲሁ ነኝና።,አንትሙሰ ትብሉኒ ሊቅነ ወእግዚእነ ወሠናየ ትብሉ እስመ ከማሁ አነ።,"You call me ‘Teacher’ and ‘Lord,’ and you speak correctly, because I am." +እን​ግ​ዲህ እኔ መም​ህ​ራ​ች​ሁና ጌታ​ችሁ ስሆን እግ​ራ​ች​ሁን ካጠ​ብ​ኋ​ችሁ እና​ን​ተም እን​ዲሁ የባ​ል​ጀ​ሮ​ቻ​ች​ሁን እግር ልታ​ጥቡ ይገ​ባ​ች​ኋል።,ወሶበ እንዘ አነ እንከ ሊቅክሙ ወእግዚእክሙ ኀፀብኩክሙ እገሪክሙ ከማሁኬ አንትሙኒ ይደልወክሙ ትኅፅቡ እግረ ቢጽክሙ።,"If I, your Lord and teacher, have washed your feet, you too must wash each other’s feet." +እኔ እንደ አደ​ረ​ግ​ሁ​ላ​ችሁ እና​ን​ተም ልታ​ደ​ርጉ ምሳሌ ሰጥ​ቻ​ች​ኋ​ለ​ሁና።,እስመ አርኣያየ ወሀብኩክሙ ከመ ትግበሩ አንትሙኒ በከመ ገብርኩ ለክሙ አነ።,"I have given you an example: Just as I have done, you also must do." +እው​ነት እው​���ት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ከጌ​ታው የሚ​በ​ልጥ አገ​ል​ጋይ የለም፤ ከላ​ከው የሚ​በ​ልጥ መል​እ​ክ​ተ​ኛም የለም።,አማን አማን እብለክሙ አልቦ ገብር ዘየዐቢ እምእግዚኡ ወአልቦ ሐዋርያ ዘየዐቢ እምዘፈነዎ።,"I assure you, servants aren’t greater than their master, nor are those who are sent greater than the one who sent them." +ይህ​ንም ዐው​ቃ​ችሁ ብት​ሠሩ ብፁ​ዓን ናችሁ።,ወእመሰ ዘንተ ተአምሩ ብፁዓን አንትሙ እመ ገበርክምዎ ለዝ።,"Since you know these things, you will be happy if you do them." +ነገር ግን ይህን የም​ና​ገር ስለ ሁላ​ችሁ አይ​ደ​ለም፤ የመ​ረ​ጥ​ኋ​ቸው እነ​ማን እንደ ሆኑ እኔ አው​ቃ​ለሁ፤ ነገር ግን መጽ​ሐፍ ‘እን​ጀ​ራ​ዬን የሚ​መ​ገብ ተረ​ከ​ዙን በእኔ ላይ አነሣ’ ያለው ይፈ​ጸም ዘንድ ነው።,ወአኮ በእንተ ኵልክሙ ዘእብል ዘንተ እስመ አነ አአምር መኑ እሙንቱ እለ ኀረይኩ ወባሕቱ ከመ ይብጻሕ ቃለ መጽሐፍ ዘይቤ «ዘይሴሰይ እክልየ አንሥአ ሰኰናሁ ላዕሌየ።»,"I’m not speaking about all of you. I know those whom I’ve chosen. But this is to fulfill the scripture, The one who eats my bread has turned against me." +በሆ​ነም ጊዜ እኔ እንደ ሆንሁ ታምኑ ዘንድ ከዛሬ ጀምሮ ከመ​ሆኑ አስ​ቀ​ድሞ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ።,ወእምይእዜሰ እነግረክሙ ዘእንበለ ይኩን ከመ አመ ኮነ ትእመኑ ከመ አነ ውእቱ።,"“I’m telling you this now, before it happens, so that when it does happen you will believe that I Am." +እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ እኔ የም​ል​ከ​ውን የሚ​ቀ​በል እኔን ይቀ​በ​ላል፤ እኔ​ንም የሚ​ቀ​በል የላ​ከ​ኝን ይቀ​በ​ላል።”አሳ​ልፎ የሚ​ሰ​ጠ​ውን ስለ ማመ​ል​ከቱ,አማን አማን እብለክሙ ዘተወክፎ ለዘፈነውኩ አነ ኪያየ ተወክፈ ወዘኪያየ ተወክፈ ተወክፎ ለዘፈነወኒ።ዘከመ አመረ እግዚእ ኢየሱስ ዘያገብኦ,"I assure you that whoever receives someone I send receives me, and whoever receives me receives the one who sent me.”Announcement of the betrayal" +ይህ​ንም ተና​ግሮ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በልቡ አዘነ፤ መሰ​ከረ፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ከእ​ና​ንተ አንዱ አሳ​ልፎ ይሰ​ጠ​ኛል።”,ወዘንተ ብሂሎ እግዚእ ኢየሱስ ተሀውከ በመንፈሱ ወስምዐ ኮነ ወይቤ አማን አማን እብለክሙ ከመ አሐዱ እምኔክሙ ያገብአኒ።,"After he said these things, Jesus was deeply disturbed and testified, “I assure you, one of you will betray me.”" +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ይህን ስለ ማን እንደ ተና​ገረ ተጠ​ራ​ጥ​ረው እርስ በር​ሳ​ቸው ተያዩ፤,ወተናጸሩ አርዳኢሁ በበይናቲሆሙ እስመ ኢያእመሩ ወኀጥኡ ከመ እንበይነ መኑ ይብል ዘንተ።,"His disciples looked at each other, confused about which of them he was talking about." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ይወ​ደው የነ​በረ ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ አንዱ በጌ​ታ​ችን ኢየ​ሱስ አጠ​ገብ ተቀ​ምጦ ነበር።,ወሀሎ አሐዱ እምአርዳኢሁ ዘይረፍቅ ውስተ ሕፅኑ ለእግዚእ ኢየሱስ ወያፈቅሮ እግዚእ ኢየሱስ።,"One of the disciples, the one whom Jesus loved, was at Jesus’ side." +ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም እር​ሱን ጠቀ​ሰና፥ “ይህን ስለ ማን እንደ ተና​ገረ ጠይ​ቀህ ንገ​ረን” አለው።,ወቀጸቦ ስምዖን ጴጥሮስ ሎቱ ወይቤሎ ተሰአል ወንግረነ ከመ እንበይነ መኑ ይብል ዘንተ።,Simon Peter nodded at him to get him to ask Jesus who he was talking about. +ያም ደቀ መዝ​ሙር በጌ​ታ​ችን ኢየ​ሱስ አጠ​ገብ ቀረብ ብሎ፥ “ጌታ ሆይ፥ እርሱ ማነው?” አለው።,ወሖረ ወረፈቀ ውእቱ ረድእ ዲበ እንግድዓሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ እግዚኦ መኑ ውእቱ ዘያገብአከ።,"Leaning back toward Jesus, this disciple asked, “Lord, who is it?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “ይህ እኔ እን​ጀራ በወጥ አጥ​ቅሼ የም​ሰ​ጠው ነው” አለው፤ ያን ጊዜም እን​ጀራ በወጥ አጥ​ቅሶ ለስ​ም​ዖን ልጅ ለአ​ስ​ቆ​ሮ​ታ​ዊው ይ���ዳ ሰጠው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ዝውእቱ ዘአነ እጸብሕ ሎቱ ኅብስተ ወእሜጥዎ ውእቱ ዘያገብአኒ ወጸብሐ ኅብስተ ወመጠዎ ለይሁዳ ስምዖን አስቆሮታዊ።,"Jesus answered, “It’s the one to whom I will give this piece of bread once I have dipped into the bowl.”Then he dipped the piece of bread and gave it to Judas, Simon Iscariot’s son." +እን​ጀ​ራ​ው​ንም ከተ​ቀ​በለ በኋላ ወዲ​ያ​ውኑ በይ​ሁዳ ልብ ሰይ​ጣን አደ​ረ​በት፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እን​ግ​ዲህ የም​ታ​ደ​ር​ገ​ውን ፈጥ​ነህ አድ​ርግ” አለው።,ወእምድኅረ ውእቱ ኅብስት ቦአ ሶቤሃ ሰይጣን ውስተ ልቡ ለይሁዳ ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ዘትገብር እንከ ፍጡነ ግበር።,"After Judas took the bread, Satan entered into him. Jesus told him, “What you are about to do, do quickly.”" +አብ​ረ​ው​ትም በማ​ዕድ የተ​ቀ​መ​ጡት ስለ ምን ይህን እን​ዳ​ለው አላ​ወ​ቁም።,ወኢያእመሩ እለ ይረፍቁ ምስሌሁ ከመ በእንተ ምንት ይቤሎ ዘንተ።,No one sitting at the table understood why Jesus said this to him. +ሙዳየ ምጽ​ዋቱ በይ​ሁዳ ዘንድ ነበ​ረና፥ ለበ​ዓል የም​ን​ሻ​ውን ወይም ለነ​ዳ​ያን የም​ን​ሰ​ጠ​ውን ግዛ ያለው የመ​ሰ​ላ​ቸው ነበሩ።,ወቦ እለ መሰሎሙ ከመ በእንተ አስከሬነ ቀምጠራ ዘሙዳየ ምጽዋት ዘሀሎ በኀበ ይሁዳ ዘይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ተሣየጥ ዘንፈቅድ ለበዓል አው ዘንሁብ ለነዳያን እስመ ውእቱ የዐቅብ አስከሬነ ቀምጠራ ዘሙዳየ ምጽዋት።,"Some thought that, since Judas kept the money bag, Jesus told him, “Go, buy what we need for the feast,” or that he should give something to the poor." +ይሁ​ዳም ያን እን​ጀራ ተቀ​ብሎ ወዲ​ያ​ውኑ ወጣ፥ ሌሊ​ትም ነበር።።ከራት በኋላ የተ​ነ​ገረ,ወተመጢዎ ይሁዳ ውእተ ኅብስተ ወፅአ ሶቤሃ በሌሊት።ቃል ዘእምድኅረ ድራር,"So when Judas took the bread, he left immediately. And it was night.Love commandment" +ይሁ​ዳም ከወጣ በኋላ ያን​ጊዜ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “አሁን የሰው ልጅ ከበረ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በእ​ርሱ ከበረ።,ወወፂኦ ውእተ ጊዜ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ይእዜኬ እንከ ተሰብሐ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ወእግዚአብሔርኒ ተሰብሐ ቦቱ።,"When Judas was gone, Jesus said, “Now the Human One has been glorified, and God has been glorified in him." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ርሱ ከከ​በረ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እር​ሱን ያከ​ብ​ረ​ዋል፥ ያን​ጊ​ዜም ያከ​ብ​ረ​ዋል።,ወእመሰ እግዚአብሔር ተሰብሐ ቦቱ እግዚአብሔርኒ ይሴብሖ ወሶቤሃ ይሴብሖ ወዓዲ ካዕበ ይሴብሖ።,"If God has been glorified in him, God will also glorify the Human One in himself and will glorify him immediately." +ልጆች ሆይ፥ ገና ጥቂት ጊዜ ከእ​ና​ንተ ጋር አለሁ፤ ትሹ​ኛ​ላ​ችሁ፤ ለአ​ይ​ሁ​ድም እኔ ወደ​ም​ሄ​ድ​በት እና​ንተ መም​ጣት አይ​ቻ​ላ​ች​ሁም እን​ዳ​ል​ኋ​ቸው፥ አሁ​ንም ለእ​ና​ንተ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ።ስለ አዲስ ትእ​ዛዝ,ደቂቅየ ዓዲ ኅዳጠ መዋዕለ ሀሎኩ ምስሌክሙ ተኀሥሡኒ ወበከመ እቤሎሙ ለአይሁድ ኀበ አነ አሐውር አንትሙ ኢትክሉ መጺአ ወለክሙኒ ይእዜ እነግረክሙ።በእንተ ሐዲስ ትእዛዝ,"Little children, I’m with you for a little while longer. You will look for me—but, just as I told the Jewish leaders, I also tell you now—‘Where I’m going, you can’t come.’" +“እርስ በር​ሳ​ችሁ ቷደዱ ዘንድ፥ አዲስ ትእ​ዛዝ እሰ​ጣ​ች​ኋ​ለሁ፤ እኔ እንደ ወደ​ድ​ኋ​ችሁ እና​ን​ተም እን​ዲሁ እርስ በር​ሳ​ችሁ ተዋ​ደዱ።,ወእሁበክሙ ሐዲሰ ትእዛዘ ከመ ትትፋቀሩ በበይናቲክሙ በከመ አነ አፍቀርኩክሙ ከማሁ አንትሙኒ ተፋቀሩ በበይናቲክሙ።,"“I give you a new commandment: Love each other. Just as I have loved you, so you also must love each other." +እርስ በር​ሳ​ች​ሁም ብቷ​ደዱ፥ የእኔ ደቀ መዛ​ሙ​ርት እንደ ሆና​ችሁ በዚህ ሁሉ ያው​ቋ​ች​ኋል።”ጌታ ጴጥ��ሮስ እን​ደ​ሚ​ክድ ስለ መና​ገሩ,ወበዝንቱ የአምረክሙ ኵሉ ከመ አርዳእየ አንትሙ እምከመ ተፋቀርክሙ በበይናቲክሙ።,"This is how everyone will know that you are my disciples, when you love each other.”Announcement of Peter’s denial" +ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም፥ “ጌታ ሆይ፥ ወዴት ትሄ​ዳ​ለህ?” አለው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “ወደ​ም​ሄ​ድ​በት አሁን ልት​ከ​ተ​ለኝ አት​ች​ልም፤ ኋላ ግን ትከ​ተ​ለ​ኛ​ለህ” አለው።,ወይቤሎ ስምዖን ጴጥሮስ እግዚኦ አይቴኑ ተሐውር ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ኀበሰ አነ አሐውር ኢትክል ተሊዎትየ ይእዜ ወባሕቱ ድኅረሰ ትተልወኒ።,"Simon Peter said to Jesus, “Lord, where are you going?”Jesus answered, “Where I am going, you can’t follow me now, but you will follow later.”" +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “ጌታ ሆይ፥ ስለ ምን አሁን ልከ​ተ​ልህ አል​ች​ልም? እኔ ነፍ​ሴ​ንም እንኳ ቢሆን ስለ አንተ አሳ​ልፌ እሰ​ጣ​ለሁ” አለው።,ወይቤሎ ጴጥሮስ እግዚኦ በእንተ ምንት ኢይክል ተሊዎተከ ይእዜ ወአነ ነፍስየ ጥቀ እሜጡ በእንቲኣከ።,"Peter asked, “Lord, why can’t I follow you now? I’ll give up my life for you.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አለው፤ “ነፍ​ስ​ህን ስለ እኔ አሳ​ል​ፈህ ትሰ​ጣ​ለ​ህን? እው​ነት እው​ነት እል​ሃ​ለሁ፤ ሦስት ጊዜ እስ​ክ​ት​ክ​ደኝ ዶሮ አይ​ጮ​ህም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ነፍሰከኑ ትሜጡ በእንቲኣየ ኦ ስምዖን አማን አማን እብለከ ዘእንበለ ይንቁ ዶርሆ ሥልሰ ትክሕደኒ።,"Jesus replied, “Will you give up your life for me? I assure you that you will deny me three times before the rooster crows." +“ልባ​ችሁ አይ​ደ​ን​ግጥ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እመኑ፤ በእ​ኔም እመኑ።,ኢይደንግፅክሙ ልብክሙ እመኑ በእግዚአብሔር ወእመኑ ብየ።,“Don’t be troubled. Trust in God. Trust also in me. +በአ​ባቴ ቤት ብዙ ማደ​ሪ​ያና ማረ​ፊያ አለ፤ እን​ዲ​ህስ ባይ​ሆን ኖሮ ቦታ ላዘ​ጋ​ጅ​ላ​ችሁ እሄ​ዳ​ለሁ እላ​ችሁ ነበር።,እስመ ውስተ ቤተ አቡየ ብዙኅ ማኅደር ወምዕራፍ ቦቱ፥ ወናሁ እብለክሙ ከመ አነ አሐውር ወአስተዳሉ ለክሙ መካነ። ወእመአኮሰ እምኢይቤለክሙ ከመ አሐውር ወአስተዳሉ ለክሙ ማኅደረ።,"My Father’s house has room to spare. If that weren’t the case, would I have told you that I’m going to prepare a place for you?" +ከሄ​ድ​ሁና ቦታ ካዘ​ጋ​ጀ​ሁ​ላ​ች​ሁም ዳግ​መኛ እመ​ጣ​ለሁ፤ እና​ን​ተም እኔ በአ​ለ​ሁ​በት ትኖሩ ዘንድ ወደ እኔ እወ​ስ​ዳ​ች​ኋ​ለሁ።,ወእምከመ ሖርኩ ወአስተዳሎኩ ለክሙ መካነ ወምዕራፈ ወማኅደረ እመጽእ ካዕበ ወእነሥአክሙ ኀቤየ ከመ ተሀልዉ አንትሙኒ ኀበ ሀሎኩ አነ።,"When I go to prepare a place for you, I will return and take you to be with me so that where I am you will be too." +ወዴ​ትም እን​ደ​ም​ሄድ ራሳ​ችሁ ታው​ቃ​ላ​ችሁ፤ መን​ገ​ዱ​ንም ታው​ቃ​ላ​ችሁ።”,ወለሊክሙ ኢተአምሩ ኀበ አሐውር ወፍኖቶሰ ተአምሩ።,You know the way to the place I’m going.” +ቶማ​ስም፥ “ጌታዬ ሆይ፥ የም​ት​ሄ​ድ​በ​ትን የማ​ና​ውቅ እን​ግ​ዲህ መን​ገ​ዱን እን​ዴት እና​ው​ቃ​ለን?” አለው።,ወይቤሎ ቶማስ እግዚኦ ዘኢነአምር ኀበ ተሐውር በእፎ እንከ ነአምር ፍኖቶ።,"Thomas asked, “Lord, we don’t know where you are going. How can we know the way?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አለው፥ “የእ​ው​ነ​ትና የሕ​ይ​ወት መን​ገድ እኔ ነኝ፤ በእኔ በኩል ካል​ሆነ በቀር ወደ አብ የሚ​መጣ የለም።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አነ ውእቱ ፍኖተ ጽድቅ ወሕይወት ወአልቦ ዘይመጽእ ኀበ አብ ዘእንበለ እንተ ኀቤየ።,"Jesus answered, “I am the way, the truth, and the life. No one comes to the Father except through me." +እኔ​ንስ ብታ​ው​ቁኝ አባ​ቴ​ንም ባወ​ቃ​ች​ሁት ነበር፤ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ግን አው​ቃ​ች​ሁ​ታል፤ አ���​ታ​ች​ሁ​ት​ማል።”,እምከመ ሊተ አእመርክሙኒ እምአእመርክምዎ ለአቡየኒ ወይእዜሰ አእመርክምዎሂ ወርኢክምዎሂ።,"If you have really known me, you will also know the Father. From now on you know him and have seen him.”" +ፊል​ጶ​ስም፥ “ጌታ ሆይ፥ አብን አሳ​የ​ንና ይበ​ቃ​ናል” አለው።,ወይቤሎ ፊልጶስ እግዚኦ አርእየነሁ ለአብ ወየአክለነ።,"Philip said, “Lord, show us the Father; that will be enough for us.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አለው፥ “ፊል​ጶስ፥ ይህን ያህል ዘመን አብ​ሬ​አ​ችሁ ስኖር አታ​ወ​ቀ​ኝ​ምን? እኔን ያየ አብን አየ፤ እን​ግ​ዲህ እን​ዴት አብን አሳ​የን ትላ​ለህ?,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ መጠነዝ መዋዕል ሀሎኩ ምስሌክሙ ኢያእመርከኒኑ ፊልጶስ ዘርእየ ኪያየ ርእዮ ለአብ እፎ እንከ ትብል አርእየነሁ ለአብ።,"Jesus replied, “Don’t you know me, Philip, even after I have been with you all this time? Whoever has seen me has seen the Father. How can you say, ‘Show us the Father’?" +እኔ በአብ እን​ዳ​ለሁ አብም በእኔ እን​ዳለ አታ​ም​ን​ምን? እኔ የም​ነ​ግ​ራ​ችሁ ይህ ቃልም ከራሴ የተ​ና​ገ​ር​ሁት አይ​ደ​ለም፤ በእኔ ያለ አብ እርሱ ይህን ሥራ ይሠ​ራ​ዋል እንጂ።,ኢተአምንሁ ከመ አነ በአብ ወአብ ብየ ወዝኒ ቃል ዘአነ ነገርኩክሙ አኮ እምኀቤየ ዘነበብኩ አላ አብ ዘሀሎ ብየ ውእቱ ይገብሮ ለዝንቱ ግብር።,Don’t you believe that I am in the Father and the Father is in me? The words I have spoken to you I don’t speak on my own. The Father who dwells in me does his works. +እኔ በአብ እን​ዳ​ለሁ፥ አብም በእኔ እን​ዳለ እመኑ፤ ያለ​ዚ​ያም ስለ ሥራዬ እመ​ኑኝ።,እመኑ ከመ አነ በአብ ወአብ ብየ ወእመ አኮሰ በእንተ ግብርየ እመኑኒ።,"Trust me when I say that I am in the Father and the Father is in me, or at least believe on account of the works themselves." +“እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ በእኔ የሚ​ያ​ምን እኔ የም​ሠ​ራ​ውን ሥራ እር​ሱም ይሠ​ራል፤ ከዚ​ያም የሚ​በ​ልጥ ይሠ​ራል፤ እኔ ወደ አብ እሄ​ዳ​ለ​ሁና።,አማን አማን እብለክሙ ዘየአምን ብየ ግብረ ዘአነ እገብር ውእቱኒ ይገብር ወዘየዐቢ እምኔሁ ይገብር እስመ አነ አሐውር ኀበ አብ።,I assure you that whoever believes in me will do the works that I do. They will do even greater works than these because I am going to the Father. +አብ በወ​ልድ ይከ​ብር ዘንድ በስሜ የም​ት​ለ​ም​ኑ​ትን ሁሉ አደ​ር​ግ​ላ​ች​ኋ​ለሁ።,ወኵሎ ዘሰአልክሙ በስምየ እገብር ለክሙ ከመ ይሰባሕ አብ በወልድ።,"I will do whatever you ask for in my name, so that the Father can be glorified in the Son." +በስሜ የም​ት​ለ​ም​ኑት ነገር ቢኖር ያን አደ​ር​ግ​ላ​ች​ኋ​ለሁ።ስለ ጰራ​ቅ​ሊ​ጦስ,ወእመቦ ዘሰአልክሙ በስምየ እገብር ለክሙ ኪያሁ።በእንተ ጰራቅሊጦስ,"When you ask me for anything in my name, I will do it.I won’t leave you as orphans" +“ከወ​ደ​ዳ​ች​ሁ​ኝስ ትእ​ዛ​ዜን ጠብቁ።,ወእመሰ ታፈቅሩኒ ዕቀቡ ትእዛዝየ።,"“If you love me, you will keep my commandments." +እኔም አብን እለ​ም​ነ​ዋ​ለሁ፤ እር​ሱም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ከእ​ና​ንተ ጋር ይኖር ዘንድ ሌላ አጽ​ናኝ ይል​ክ​ላ​ች​ኋል።,ወአነ እስእሎ ለአብ ይፈኑ ለክሙ ጰራቅሊጦስሃ ካልአ ዘይሄሉ ምስሌክሙ ለዓለም።,"I will ask the Father, and he will send another Companion, who will be with you forever." +እር​ሱም ዓለም ስለ​ማ​ያ​የ​ውና ስለ​ማ​ያ​ው​ቀው ሊቀ​በ​ለው የማ​ይ​ቻ​ለው የእ​ው​ነት መን​ፈስ ነው፤ እና​ንተ ግን ታው​ቁ​ታ​ላ​ችሁ፤ በእ​ና​ንተ ዘንድ ይኖ​ራ​ልና፤ ያድ​ር​ባ​ች​ሁ​ማ​ልና።,መንፈሰ ጽድቅ ዘኢይክል ዓለም ነሢኦቶ እስመ ኢይሬእዮ ወኢየአምሮ ወአንትሙሰ ተአምርዎ እስመ ኀቤክሙ ይነብር ወውስቴትክሙ ይሄሉ።,"This Companion is the Spirit of Truth, whom the world can’t receive because it neither sees him nor recognizes him. You know him, because he lives with you and will be with you." +“የሙት ልጆች ትሆኑ ዘንድ አል​ተ​ዋ​ች​ሁም፤ ወደ እና​ንተ እመ​ጣ​ለሁ።,ወኢየኀድገክሙ ዕጓለ ማውታ ትኩኑ እስመ አነ እመጽእ ኀቤክሙ።,“I won’t leave you as orphans. I will come to you. +ገና ጥቂት ጊዜ አለ፤ እን​ግ​ዲህ ወዲ​ህም ዓለም አያ​የ​ኝም፤ እና​ንተ ግን ታዩ​ኛ​ላ​ችሁ፤ እኔ ሕያው ነኝና፤ እና​ን​ተም ሕያ​ዋን ትሆ​ና​ላ​ችሁ።,ዓዲ ኅዳጠ ኢይሬእየኒ እንከ ዓለም ወአንትሙሰ ትሬእዩኒ እስመ አነ ሕያው ወአንትሙሂ ተሐይዉ።,"Soon the world will no longer see me, but you will see me. Because I live, you will live too." +እኔ በአብ እን​ዳ​ለሁ፥ አብም በእኔ እን​ዳለ፥ እና​ን​ተም በእኔ፥ እኔም በእ​ና​ንተ እን​ዳ​ለሁ ያን​ጊዜ ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ይእተ አሚረ ተአምሩ ከመ አነ በአብ ወአብ ብየ ወአንትሙሂ ብየ ወአነሂ ብክሙ።,"On that day you will know that I am in my Father, you are in me, and I am in you." +ትእ​ዛዜ በእ​ርሱ ዘንድ ያለ የሚ​ጠ​ብ​ቀ​ውም የሚ​ወ​ደኝ እርሱ ነው፤ የሚ​ወ​ደ​ኝ​ንም አባቴ ይወ​ደ​ዋል፤ እኔም እወ​ደ​ዋ​ለሁ፤ ራሴ​ንም እገ​ል​ጥ​ለ​ታ​ለሁ።”,ዘቦቱ ትእዛዝየ ወየዐቅቦ ውእቱ ዘያፈቅረኒ ወለዘአፍቀረኒ ያፈቅሮ አቡየ ወአነሂ አፈቅሮ ወአሬእዮ ርእስየ።,"Whoever has my commandments and keeps them loves me. Whoever loves me will be loved by my Father, and I will love them and reveal myself to them.”" +የአ​ስ​ቆ​ሮቱ ሰው ያይ​ደለ ይሁ​ዳም፥ “ጌታ ሆይ፥ ለዓ​ለም ያይ​ደለ ለእኛ ራስ​ህን ትገ​ልጥ ዘንድ እን​ዳ​ለህ የተ​ና​ገ​ር​ኸው ምን​ድን ነው?” አለው።,ወይቤሎ ይሁዳ ዘአኮ አስቆሮታዊ እግዚኦ ምንትኑ ዘትቤ ከመ ለነ ዳዕሙ ሀለወከ ታርኢ ርእሰከ ወአኮ ለዓለም።,"Judas asked, “Lord, why are you about to reveal yourself to us and not to the world?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ አለው፥ “የሚ​ወ​ደኝ ቃሌን ይጠ​ብ​ቃል፤ አባ​ቴም ይወ​ደ​ዋል፤ ወደ እር​ሱም መጥ​ተን በእ​ርሱ ዘንድ ማደ​ሪያ እና​ደ​ር​ጋ​ለን።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ዘያፈቅረኒ ይዕቀብ ቃልየ ወያፈቅሮ አቡየ ወእመቦ ዘዐቀበ ቃልየ አነ ወአቡየ ንመጽእ ኀቤሁ ወንገብር ምዕራፈ ውስቴቱ።,"Jesus answered, “Whoever loves me will keep my word. My Father will love them, and we will come to them and make our home with them." +የማ​ይ​ወ​ደኝ ግን ቃሌን አይ​ጠ​ብ​ቅም፤ ይህም የም​ት​ሰ​ሙት ቃል የላ​ከኝ የአብ ቃል ነው እንጂ የእኔ ቃል አይ​ደ​ለም።,ወዘሰ ኢያፈቅረኒ ኢየዐቅብ ቃልየ ወዝኒ ቃል ዘትሰምዑ ኢኮነ ቃለ ዚኣየ አላ ቃሉ ውእቱ ለአብ ዘፈነወኒ።,Whoever doesn’t love me doesn’t keep my words. The word that you hear isn’t mine. It is the word of the Father who sent me. +“ከእ​ና​ን​ተም ጋር ሳለሁ ይህን ነገ​ር​ኋ​ችሁ።,ወዘንተ ነገርኩክሙ እንዘ ሀሎኩ ምስሌክሙ።,“I have spoken these things to you while I am with you. +ነገር ግን አብ በስሜ የሚ​ል​ከው የእ​ው​ነት መን​ፈስ ጰራ​ቅ​ሊ​ጦስ እርሱ ሁሉን ያስ​ተ​ም​ራ​ች​ኋል፤ እኔ የነ​ገ​ር​ኋ​ች​ሁ​ንም ሁሉ ያሳ​ስ​ባ​ች​ኋል።ስለ ሰላም,ወባሕቱ ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ዘይፌኑ አብ በስምየ ውእቱ ይሜህረክሙ ኵሎ ወያዜክረክሙ ኵሎ ዘነገርኩክሙ አነ።,"The Companion, the Holy Spirit, whom the Father will send in my name, will teach you everything and will remind you of everything I told you." +“ሰላ​ምን እተ​ው​ላ​ች​ኋ​ለሁ፥ ሰላ​ሜ​ንም እሰ​ጣ​ች​ኋ​ለሁ፤ እኔ የም​ሰ​ጣ​ችሁ ዓለም እን​ደ​ሚ​ሰ​ጠው አይ​ደ​ለም፤ ልባ​ችሁ አይ​ደ​ን​ግጥ፤ አት​ፍ​ሩም።,ሰላምየ አኀድግ ለክሙ ወሰላመ አቡየ እሁበክሙ አኮ በከመ ይሁብ ዓለም ዘእሁበክሙ አነ ኢይደንግፅክሙ ልብክሙ ወኢትፍርሁ።,“Peace I leave with you. My peace I give you. I give to you not as the world gives. Don’t be troubled or afraid. +እኔ እን​ደ​ም​ሄድ ወደ እና​ን​��ም እን​ደ​ም​መ​ለስ የነ​ገ​ር​ኋ​ች​ሁን ሰም​ታ​ች​ኋል፤ ብት​ወ​ዱ​ኝስ ወደ አብ በመ​ሄዴ ደስ ባላ​ችሁ ነበር፤ እርሱ አብ ይበ​ል​ጠ​ኛ​ልና።,ሰማዕክሙ ዘእቤለክሙ ከመ አነ አሐውር ወእሠወጥ ኀቤክሙ ሶበሰ ታፈቅሩኒ እምተፈሣሕክሙ በሐዊሮትየ ኀበ አብ እስመ ውእቱ አብ የዐብየኒ።,"You have heard me tell you, ‘I’m going away and returning to you.’ If you loved me, you would be happy that I am going to the Father, because the Father is greater than me." +አሁ​ንም ይህ በሆነ ጊዜ ታምኑ ዘንድ አስ​ቀ​ድሜ ሳይ​ሆን ነገ​ር​ኋ​ችሁ።,ወይእዜ ነገርኩክሙ ዘእንበለ ይኩን ከመ አመ ኮነ ትእመኑ።,I have told you before it happens so that when it happens you will believe. +እን​ግ​ዲህ ወዲህ ከእ​ና​ንተ ጋር ብዙ አል​ና​ገ​ርም፤ የዚህ ዓለም ገዢ ይመ​ጣ​ልና፤ በእ​ኔም ላይ ምንም አያ​ገ​ኝም።,ወኢይትናገር እንከ ብዙኀ ምስሌክሙ እስመ ይመጽእ መልአኩ ለዝንቱ ዓለም ወኢይረክብ በላዕሌየ ወኢምንተኒ።,I won’t say much more to you because this world’s ruler is coming. He has nothing on me. +ነገር ግን አብን እን​ደ​ም​ወ​ደው ዓለም ያውቅ ዘንድ አብ ትእ​ዛ​ዙን እንደ ሰጠኝ እን​ዲሁ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ ተነሡ ከዚህ፤ እን​ሂድ።,ወባሕቱ ከመ ያእምር ዓለም ከመ አነ አፈቅሮ ለአብ ወበከመ ወሀበኒ አብ ትእዛዞ ከማሁ እገብር ተንሥኡ ንሑር እምዝየ።,"Rather, he comes so that the world will know that I love the Father and do just as the Father has commanded me. Get up. We’re leaving this place." +“እው​ነ​ተኛ የወ​ይን ሐረግ እኔ ነኝ፤ ተካ​ዩም አባቴ ነው።,አነ ውእቱ ሐረገ ወይን ዘጽድቅ ወአቡየ ተካሊሁ ውእቱ።,"“I am the true vine, and my Father is the vineyard keeper." +በእኔ ያለ​ውን፥ ፍሬ የማ​ያ​ፈ​ራ​ውን ቅር​ን​ጫ​ፍም ሁሉ ያስ​ወ​ግ​ደ​ዋል፤ የሚ​ያ​ፈ​ራ​ውን ቅር​ን​ጫፍ ሁሉ ግን በብዙ እን​ዲ​ያ​ፈራ ያጠ​ራ​ዋል።,ወለኵሉ ዐጽቅ ዘኢይፈሪ በላዕሌየ ይገዝምዎ ወያአትትዎ ወለኵሉ ዐጽቅ ዘይፈሪ ያስተናጽሕዎ ከመ ብዙኀ ይፍረይ።,"He removes any of my branches that don’t produce fruit, and he trims any branch that produces fruit so that it will produce even more fruit." +እና​ንተ ግን ስለ ነገ​ር​ኋ​ችሁ ቃል ፈጽ​ማ​ችሁ ንጹ​ሓን ናችሁ።,ወአንትሙሰ ወዳእክሙ ንጹሓን አንትሙ በእንተ ቃል ዘነገርኩክሙ።,You are already trimmed because of the word I have spoken to you. +በእኔ ኑሩ፤ እኔም በእ​ና​ንተ፤ ቅር​ን​ጫፍ በወ​ይኑ ግንድ ከአ​ል​ኖረ ብቻ​ውን ሊያ​ፈራ እን​ደ​ማ​ይ​ችል እና​ን​ተም እን​ዲሁ በእኔ ካል​ኖ​ራ​ችሁ ፍሬ ማፍ​ራት አት​ች​ሉም።,ንበሩ ብየ ወአነሂ ብክሙ ወበከመ ዐጽቅ ኢይክል ፈርየ ባሕቲቱ እመ ኢሀሎ ውስተ ጕንደ ወይኑ ከማሁ አንትሙኒ ኢትክሉ ፈርየ ለእመ ኢነበርክሙ ብየ።,"Remain in me, and I will remain in you. A branch can’t produce fruit by itself, but must remain in the vine. Likewise, you can’t produce fruit unless you remain in me." +እኔ የወ​ይን ግንድ ነኝ፤ ቅር​ን​ጫ​ፎ​ቹም እና​ንተ ናችሁ፤ በእኔ የሚ​ኖር እኔም በእ​ርሱ፥ ብዙ ፍሬ የሚ​ያ​ፈራ እርሱ ነው፤ ያለ እኔ ምንም ማድ​ረግ አት​ች​ሉ​ምና።,አነ ውእቱ ጕንደ ወይን ወአንትሙሂ አዕጹቂሁ ዘነበረ ብየ ወአነሂ ቦቱ ውእቱኬ ዘይፈሪ ብዙኀ እስመ ዘእንበሌየሰ አልቦ ዘትክሉ ገቢረ ወኢምንተኒ።,"I am the vine; you are the branches. If you remain in me and I in you, then you will produce much fruit. Without me, you can’t do anything." +በእኔ የማ​ይ​ኖር ቢኖር እንደ ደረቅ ቅር​ን​ጫፍ ወደ ውጭ ይጥ​ሉ​ታል፤ ሰብ​ስ​በ​ውም በእ​ሳት ያቃ​ጥ​ሉ​ታል።,ወእመቦ ዘኢነበረ ብየ ይገድፍዎ አፍኣ ከመ ዐጽቅ ይቡስ ወያስተጋብእዎ ወያውዕይዎ በእሳት።,"If you don’t remain in me, you will be like a branch that is thrown out and dries up. Those branches are gathered up, thrown into a fire, and burned." +በእ​ኔም ብት​ኖሩ ቃሌም በእ​ና​ን��� ቢኖር የም​ት​ሹ​ትን ሁሉ ትለ​ም​ና​ላ​ችሁ፤ ይደ​ረ​ግ​ላ​ች​ሁ​ማል።,ወእመሰ ነበርክሙ ብየ ወነበረ ቃልየ ኀቤክሙ ኵሎ ዘፈቀድክሙ ትስእሉ ወይከውን ለክሙ።,"If you remain in me and my words remain in you, ask for whatever you want and it will be done for you." +ብዙ ፍሬ ብታ​ፈሩ፥ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቴም ብት​ሆኑ በዚህ አባቴ ይከ​በ​ራል።,ወበዝንቱ ይሴባሕ አቡየ እምከመ ብዙኀ ፍሬ ትፈርዩ ወትከውኑኒ አርዳእየ።,My Father is glorified when you produce much fruit and in this way prove that you are my disciples.Love each other +አብ እንደ ወደ​ደኝ እን​ዲሁ ወደ​ድ​ኋ​ችሁ፤ በፍ​ቅ​ሬም ኑሩ።,ወበከመ አፍቀረኒ አብ ከማሁ አነሂ አፍቀርኩክሙ ንበሩ በፍቅረ ዚኣየ።,"“As the Father loved me, I too have loved you. Remain in my love." +የም​ት​ወ​ዱኝ ብት​ሆኑ ትእ​ዛ​ዜን ጠብቁ፤ እኔ የአ​ባ​ቴን ትእ​ዛዝ እንደ ጠበ​ቅሁ፥ በፍ​ቅ​ሩም እን​ደ​ም​ኖር እና​ን​ተም ትእ​ዛ​ዜን ብት​ጠ​ብቁ በፍ​ቅሬ ትኖ​ራ​ላ​ችሁ።,ወእመሰ ታፈቅሩኒ ዕቀቡ ትእዛዝየ ወሀልዉ በፍቅረ ዚኣየ በከመ ዐቀብኩ አነ ትእዛዞ ለአቡየ ወእሄሉ በፍቅሩ።,"If you keep my commandments, you will remain in my love, just as I kept my Father’s commandments and remain in his love." +ደስ​ታዬ በእ​ና​ንተ ይኖር ዘንድ፥ ደስ​ታ​ች​ሁም ፍጹም ይሆን ዘንድ ይህን ነገ​ር​ኋ​ችሁ።,ወነገርኩክሙ ዘንተ ከመ የሀሉ ልብየ ወፍሥሓየ ወፍቅርየ ኀቤክሙ ከመ ፍጹመ ይኩን ፍሥሓክሙ።ዘከመ ይደልዎሙ ለአኀው ተፋቅሮ,I have said these things to you so that my joy will be in you and your joy will be complete. +“እኔ እንደ ወደ​ድ​ኋ​ችሁ እርስ በር​ሳ​ችሁ እን​ድ​ቷ​ደዱ የእኔ ትእ​ዛዝ ይህች ናት።,ወዛቲ ይእቲ ትእዛዘ እንቲኣየ ከመ ትትፋቀሩ በበይናቲክሙ በከመ አነ አፍቀርኩክሙ።,This is my commandment: love each other just as I have loved you. +ስለ ወዳ​ጆቹ ሕይ​ወ​ቱን አሳ​ልፎ የሚ​ሰጥ ሰው ያለ እንደ ሆነ ከዚህ የሚ​በ​ልጥ ፍቅር የለም።,አልቦ ዘየዐቢ ወይኄይስ እምዝ ፍቅር ከመ ብእሲ ዘይሜጡ ነፍሶ ቤዛ ነፍሰ ቢጹ።,No one has greater love than to give up one’s life for one’s friends. +እና​ን​ተስ ያዘ​ዝ​ኋ​ች​ሁን ሁሉ ካደ​ረ​ጋ​ችሁ ወዳ​ጆች ናችሁ።,አንትሙሰኬ አዕርክትየ አንትሙ እምከመ ገበርክሙ ኵሎ ዘአዘዝኩክሙ።,You are my friends if you do what I command you. +እን​ግ​ዲህ ወዲህ ባሮች አል​ላ​ች​ሁም፤ ባሪያ ጌታው የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውን አያ​ው​ቅ​ምና፤ እና​ን​ተን ግን ወዳ​ጆች እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ በአ​ባቴ ዘንድ የሰ​ማ​ሁ​ትን ሁሉ ነግ​ሬ​አ​ች​ኋ​ለ​ሁና።,ኢይብለክሙ እንከ አግብርትየ አላ አዕርክትየ አንትሙ እስመ ገብርሰ ኢየአምር ዘይሬስዮ እግዚኡ ወለክሙሰ አዕርክትየ እብለክሙ እስመ ኵሎ ዘሰማዕኩ በኀበ አቡየ ነገርኩክሙ።,"I don’t call you servants any longer, because servants don’t know what their master is doing. Instead, I call you friends, because everything I heard from my Father I have made known to you." +እኔ መረ​ጥ​ኋ​ችሁ እንጂ እና​ንተ የመ​ረ​ጣ​ች​ሁኝ አይ​ደ​ለም፤ እን​ድ​ት​ሄዱ፥ ፍሬም እን​ድ​ታ​ፈሩ፥ ፍሬ​አ​ች​ሁም እን​ዲ​ኖር፤ አብ​ንም በስሜ የም​ት​ለ​ም​ኑት ነገር ቢኖር ሁሉን እን​ዲ​ሰ​ጣ​ችሁ ሾም​ኋ​ችሁ።,አኮ አንትሙ ዘኀረይክሙኒ ወሤምክሙኒ አላ አነ ኀረይኩክሙ ወሤምኩክሙ ወእሬስየክሙ ከመ ትሑሩ ወፍሬ ትፍረዩ ወውእቱ ፍሬክሙ ይነብር ለዓለም ከመ እመቦ ዘሰአልክምዎ ለአብ በስምየ ኵሎ ይሁበክሙ።,"You didn’t choose me, but I chose you and appointed you so that you could go and produce fruit and so that your fruit could last. As a result, whatever you ask the Father in my name, he will give you." +እርስ በር​ሳ​ች​ሁም እን​ድ​ቷ​ደዱ ይህን አዝ​ዣ​ች​ኋ​ለሁ።ዓለም የጌ​ታን ተከ​ታ​ዮች እን​ደ​ሚ​ጠላ,ወዘንተ እኤዝዘክሙ ከመ ትትፋቀሩ በ��ይናቲክሙ።,I give you these commandments so that you can love each other.If the world hates you +“ዓለም ቢጠ​ላ​ችሁ አስ​ቀ​ድሞ እኔን እንደ ጠላ ዕወቁ።,እመሂ ዓለም ጸልአክሙ አእምሩ ከመ ኪያየ ቀደመ ጸሊአ።,"“If the world hates you, know that it hated me first." +እና​ን​ተስ ከዓ​ለም ብት​ሆኑ ዓለም በወ​ደ​ዳ​ችሁ ነበር፤ ዓለም ወገ​ኖ​ቹን ይወ​ዳ​ልና፤ ነገር ግን እኔ ከዓ​ለም መረ​ጥ​ኋ​ችሁ እንጂ እና​ንተ ከዓ​ለም አይ​ደ​ላ​ች​ሁ​ምና ስለ​ዚህ ዓለም ይጠ​ላ​ች​ኋል።,ሶበሰ እምዓለም አንትሙ እምአፍቀረክሙ ዓለም እስመ ዓለም ያፈቅር እሊኣሁ ወባሕቱ እስመ ኢኮንክሙ እምዓለም አላ አነ ኀረይኩክሙ እምውስተ ዓለም ወበእንተ ዝንቱ ይጸልአክሙ ዓለም።,"If you belonged to the world, the world would love you as its own. However, I have chosen you out of the world, and you don’t belong to the world. This is why the world hates you." +እኔ፦ ከጌ​ታው የሚ​በ​ልጥ አገ​ል​ጋይ የለም ያል​ኋ​ች​ሁን ቃሌን ዐስቡ፤ እኔን ካሳ​ደዱ እና​ን​ተ​ንም ያሳ​ድ​ዱ​አ​ች​ኋል፤ ቃሌን ጠብ​ቀው ቢሆ​ንስ ቃላ​ች​ሁ​ንም በጠ​በቁ ነበር።,ተዘከሩ ቃልየ ዘአነ እቤለክሙ አልቦ ገብር ዘየዐቢ እምእግዚኡ ወኢሐዋርያ እምዘፈነዎ እምከመ ኪያየ ሰደዱ ኪያክሙኒ ይሰድዱክሙ ወሶበሰ ዐቀቡ ቃልየ ቃለክሙኒ እምዐቀቡ።,"Remember what I told you, ‘Servants aren’t greater than their master.’ If the world harassed me, it will harass you too. If it kept my word, it will also keep yours." +ነገር ግን ስለ ስሜ ይህን ሁሉ ያደ​ር​ጉ​ባ​ች​ኋል፤ የላ​ከ​ኝን አያ​ው​ቁ​ት​ምና።,ወባሕቱ ዘንተ ኵሎ ይገብሩ ላዕሌክሙ በእንተ ስምየ እስመ ኢየአምርዎ ለዘፈነወኒ።,"The world will do all these things to you on account of my name, because it doesn’t know the one who sent me." +ባል​መ​ጣ​ሁና ባል​ነ​ገ​ር​ኋ​ቸ​ውስ ኖሮ ኀጢ​አት ባል​ሆ​ነ​ባ​ቸ​ውም ነበር፤ አሁን ግን ለኀ​ጢ​አ​ታ​ቸው ምክ​ን​ያት የላ​ቸ​ውም።,ሶበሰ ኢመጻእኩ ወኢነገርክዎሙ እምድኅኑ ወእምኢኮኖሙ ጌጋየ ወይእዜሰ ባሕቱ አልቦሙ ምክንያት ለጌጋዮሙ።,"“If I hadn’t come and spoken to the people of this world, they wouldn’t be sinners. But now they have no excuse for their sin." +እኔን የሚ​ጠላ አባ​ቴን ይጠ​ላል።,ዘጸልአ ኪያየ ጸልኦ ለአቡየ ወሶበ ኢገበርኩ ሎሙ ግብረ ዘባዕድ ኢገብሮ እምኢኮኖሙ ጌጋየ።,Whoever hates me also hates the Father. +ሌላ ያል​ሠ​ራ​ውን ሥራ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ባል​ሠራ ኖሮ ኀጢ​አት ባል​ሆ​ነ​ባ​ቸ​ውም ነበር፤ አሁን ግን እኔ​ንም አባ​ቴ​ንም አይ​ተ​ዋል፤ ጠል​ተ​ው​ማል።,ወይእዜሰ ባሕቱ ርእዩኒሂ ወጸልኡኒሂ ኪያየሂ ወአቡየሂ።,"If I hadn’t done works among them that no one else had done, they wouldn’t be sinners. But now they have seen and hated both me and my Father." +ነገር ግን በኦ​ሪ​ታ​ቸው፦ በከ​ንቱ ጠሉኝ ተብሎ የተ​ጻ​ፈው ቃል ይፈ​ጸም ዘንድ ነው።መን​ፈስ ቅዱስ ከአብ ስለ​መ​ሥ​ረፁ,ወባሕቱ ከመ ይብጻሕ ቃል ዘጽሑፍ ውስተ ኦሪቶሙ ዘይቤ ጸልኡኒ በከንቱ።በእንተ ጰራቅሊጦስ,"This fulfills the word written in their Law, They hated me without a reason." +“እኔ ከአብ ዘንድ የም​ል​ክ​ላ​ችሁ ጰራ​ቅ​ሊ​ጦስ እር​ሱም ከአብ የሚ​ወጣ የእ​ው​ነት መን​ፈስ በመጣ ጊዜ፥ እርሱ ስለ እኔ ይመ​ሰ​ክ​ራል።,ወሶበ መጽአ ጰራቅሊጦስ ዘአነ እፌኑ ለክሙ እምኀበ አብ መንፈሰ ጽድቅ ዘይወፅእ እምኀበ አብ ውእቱ ሰማዕትየ።,"“When the Companion comes, whom I will send from the Father—the Spirit of Truth who proceeds from the Father—he will testify about me." +እና​ን​ተም ትመ​ሰ​ክ​ራ​ላ​ችሁ፤ ከጥ​ንት ጀምሮ ከእኔ ጋር ኑራ​ች​ኋ​ልና።,ወአንትሙሂ ሰማዕትየ እስመ እምትካት ሀለውክሙ ምስሌየ።,"You will testify too, because you have been with me from the beginning." +“እን​ዳ​ት​ሰ​ና​ከሉ ይህን ነገ​ር​ኋ​ችሁ።,ዘንተ ���ገርኩክሙ ከመ ኢትትዐቀፉ።,I have said these things to you so that you won’t fall away. +ከም​ኵ​ራ​ባ​ቸው ያስ​ወ​ጡ​አ​ች​ኋል፤ ደግ​ሞም እና​ን​ተን የሚ​ገ​ድ​ላ​ችሁ ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ግ​ሎት የሚ​ያ​ቀ​ርብ የሚ​መ​ስ​ል​በት ጊዜ ይመ​ጣል።,እስመ እምኵራባቲሆሙ ያወፅኡክሙ ወባሕቱ ትመጽእ ሰዓት ከመ ኵሉ ዘይቀትለክሙ ይመስሎ ከመ ዘመሥዋዕተ ያበውእ ለእግዚአብሔር።,They will expel you from the synagogue. The time is coming when those who kill you will think that they are doing a service to God. +ይህ​ንም የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ባ​ችሁ አብ​ንም፥ እኔ​ንም ስላ​ላ​ወቁ ነው።,ወዘንተኒ ዘይገብሩ ላዕሌክሙ እስመ ኢየአምርዎ ለአብ ወኢኪያየ።,They will do these things because they don’t know the Father or me. +ነገር ግን ጊዜው ሲደ​ርስ እኔ እንደ ነገ​ር​ኋ​ችሁ ታስቡ ዘንድ ይህን ነገ​ር​ኋ​ችሁ። አስ​ቀ​ድሜ ግን ይህን አል​ነ​ገ​ር​ክ​ኋ​ች​ሁም ነበር፤ ከእ​ና​ንተ ጋር ነበ​ር​ሁና።,ወባሕቱ ዘንተ ነገርኩክሙ ከመ ትዘከርዎ አመ በጽሐ ጊዜሁ ከመ አነ እቤለክሙ ወቀዲሙሰ ኢነገርኩክሙ ዘንተ እስመ ሀሎኩ ምስሌክሙ።,"But I have said these things to you so that when their time comes, you will remember that I told you about them. “I didn’t say these things to you from the beginning, because I was with you." +አሁን ግን ወደ ላከኝ ወደ አብ እሄ​ዳ​ለሁ፤ ከእ​ና​ንተ አንዱ እንኳ፦ ‘ወዴት ትሄ​ዳ​ለህ?’ ብሎ አይ​ጠ​ይ​ቀ​ኝም።,ወይእዜሰ ባሕቱ አሐውር ኀበ አብ ዘፈነወኒ ወኢአሐዱሂ እምኔክሙ ኢትብሉኒ አይቴ ተሐውር።,"But now I go away to the one who sent me. None of you ask me, ‘Where are you going?’" +ነገር ግን ይህን ስለ ነገ​ር​ኋ​ችሁ በል​ባ​ችሁ ኀዘን ሞላ።መን​ፈስ ቅዱ​ስን እን​ደ​ሚ​ል​ክ​ላ​ቸው ተስፋ ስለ​መ​ስ​ጠቱ,ወባሕቱ እስመ ዘንተ ነገርኩክሙ ኀዘን መልአ ውስተ ልብክሙ።ዘከመ አሰፈዎሙ እግዚእ ኢየሱስ መንፈሰ ቅዱሰ,"Yet because I have said these things to you, you are filled with sorrow." +“እኔ በእ​ው​ነት የሚ​ሆ​ነ​ውን እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ እኔ ብሄድ ይሻ​ላ​ች​ኋል፤ እኔ ካል​ሄ​ድሁ ጰራ​ቅ​ሊ​ጦስ ወደ እና​ንተ አይ​መ​ጣ​ምና፤ እኔ ከሄ​ድሁ ግን እር​ሱን እል​ክ​ላ​ች​ኋ​ለሁ።,ወአንሰ አማን ህልወ እብለክሙ ይኄይሰክሙ እሑር አነ ኀበ አብ እስመ እመ ኢሖርኩ አነ ኢይመጽእ ጰራቅሊጦስ ኀቤክሙ ወእመሰ ሖርኩ አነ እፌንዎ ለክሙ።,"I assure you that it is better for you that I go away. If I don’t go away, the Companion won’t come to you. But if I go, I will send him to you." +እር​ሱም በመጣ ጊዜ ዓለ​ምን ስለ ኀጢ​አ​ትና ስለ ጽድቅ፥ ስለ ፍር​ድም ይዘ​ል​ፈ​ዋል።,ወመጺኦ ውእቱ ይዛለፎ ለዓለም በእንተ ኀጢአት ወበእንተ ጽድቅ ወበእንተ ኵነኔ።,"When he comes, he will show the world it was wrong about sin, righteousness, and judgment." +ስለ ኀጢ​ኣት፥ በእኔ አላ​መ​ኑ​ምና ነው፤,በእንተ ኀጢአትሰ እስመ ኢአምኑ ብየ።,He will show the world it was wrong about sin because they don’t believe in me. +ስለ ጽድቅ፥ እኔ ወደ አብ እሄ​ዳ​ለ​ሁና፥ እን​ግ​ዲህ ወዲ​ህም አታ​ዩ​ኝ​ምና ነው።,ወበእንተ ጽድቅኒ እስመ አነ አሐውር ኀበ አብ ወኢትሬእዩኒ እንከ።,He will show the world it was wrong about righteousness because I’m going to the Father and you won’t see me anymore. +ስለ ፍር​ድም፥ የዚህ ዓለም ገዢ ይፈ​ረ​ድ​በ​ታ​ልና ነው።,ወበእንተሰ ኵነኔ እስመ ይትኴነን መልአኩ ለዝንቱ ዓለም።,He will show the world it was wrong about judgment because this world’s ruler stands condemned.I still have many things to say +“የም​ነ​ግ​ራ​ችሁ ብዙ ነገር ነበ​ረኝ፤ ነገር ግን አሁን ልት​ሸ​ከ​ሙት አት​ች​ሉም።,ወብየ ብዙኅ ነገር ዘእነግረክሙ ወባሕቱ ኢትክሉ ጸዊሮቶ ይእዜ።,"“I have much more to say to you, but you can’t handle it now." +ያ የእ​ው​ነት መን​ፈስ በመ�� ጊዜ ግን ወደ እው​ነት ሁሉ ይመ​ራ​ች​ኋል፤ የሚ​ሰ​ማ​ውን ሁሉ ይና​ገ​ራል እንጂ እርሱ ከራሱ አይ​ና​ገ​ር​ምና፤ የሚ​መ​ጣ​ው​ንም ይነ​ግ​ራ​ች​ኋል።,ወመጺኦ ውእቱ መንፈሰ ጽድቅ ይመርሐክሙ ኀበ ኵሉ ጽድቅ እስመ ኢይነግር ዘእምኀቤሁ ወዘሰምዐ ዳእሙ ይነግር ወዘይመጽእሂ ይነግረክሙ።,"However, when the Spirit of Truth comes, he will guide you in all truth. He won’t speak on his own, but will say whatever he hears and will proclaim to you what is to come." +እር​ሱም እኔን ያከ​ብ​ረ​ኛል፤ ከእኔ ወስዶ ይነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ልና።,ወኪያየ ይሴብሕ ውእቱ እስመ እምዚኣየ ይነሥእ ወይነግረክሙ ኵሎ።,"He will glorify me, because he will take what is mine and proclaim it to you." +ለአብ ያለው ሁሉ የእኔ ነው፤ ስለ​ዚ​ህም ከእኔ ወስዶ ይነ​ግ​ራ​ች​ኋል አል​ኋ​ችሁ።,እስመ ኵሉ ዘቦ ለአቡየ ዚኣየ ውእቱ ወበእንተ ዝንቱ እብለክሙ እምዚኣየ ይነሥእ ወይነግረክሙ።,Everything that the Father has is mine. That’s why I said that the Spirit takes what is mine and will proclaim it to you. +“ጥቂት ጊዜ አለ፤ አታ​ዩ​ኝ​ምም፤ ደግ​ሞም ጥቂት ጊዜ አለ፤ እን​ደ​ገ​ናም ታዩ​ኛ​ላ​ችሁ፤ ወደ አብ እሄ​ዳ​ለ​ሁና።”,ዓዲ ኅዳጠ ኢትሬእዩኒ ወካዕበ ኅዳጠ ትሬእዩኒ እስመ አሐውር ኀበ አብ።,"Soon you won’t be able to see me; soon after that, you will see me.”I will see you again" +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም እርስ በር​ሳ​ቸው፥ “ጥቂት ጊዜ አለ፤ አታ​ዩ​ኝ​ምም፤ ደግ​ሞም ጥቂት ጊዜ አለ፤ እን​ደ​ገ​ናም ታዩ​ኛ​ላ​ችሁ፥ ወደ አብ እሄ​ዳ​ለ​ሁና የሚ​ለን ይህ ነገር ምን​ድ​ነው?” ተባ​ባሉ።,ወተባሀሉ አርዳኢሁ በበይናቲሆሙ ምንትኑ ዝንቱ ዘይብለነ ዓዲ ኅዳጠ ኢትሬእዩኒ ወካዕበ ኅዳጠ ትሬእዩኒ እስመ አሐውር ኀበ አብ።,"Some of Jesus’ disciples said to each other, “What does he mean: ‘Soon you won’t see me, and soon after that you will see me’ and ‘Because I’m going to the Father’?" +“ይህ ጥቂት የሚ​ለን ምን​ድ​ነው? የሚ​ና​ገ​ረ​ውን አና​ው​ቅም” አሉ።,ወይቤሉ ምንትኑ ዝንቱ ዘይብለነ ኅዳጠ ኢነአምር ዘይትናገር ቦቱ።,What does he mean by ‘soon’? We don’t understand what he’s talking about.” +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ሊጠ​ይ​ቁት እን​ደ​ሚሹ ዐውቆ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ጥቂት ጊዜ አለ፤ አታ​ዩ​ኝ​ምም፤ ደግ​ሞም ጥቂት ጊዜ አለ፤ እን​ደ​ገ​ናም ታዩ​ኛ​ላ​ችሁ” ስለ አል​ኋ​ችሁ፥ ስለ​ዚህ ነገር እርስ በር​ሳ​ችሁ ትመ​ራ​መ​ራ​ላ​ች​ሁን?ስለ ኀዘ​ንና ስለ ደስታ,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ከመ ይፈቅዱ ይሰአልዎ ወይቤሎሙ በእንተ ዝንቱኑ ትትኃሠሡ በበይናቲክሙ እስመ እቤለክሙ ዓዲ ኅዳጠ ኢትሬእዩኒ ወካዕበ ኅዳጠ ትሬእዩኒ።በእንተ ኀዘን ወፍሥሓ,"Jesus knew they wanted to ask him, so he said, “Are you trying to find out from each other what I meant when I said, ‘Soon you won’t see me, and soon after that you will see me’?" +“እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ እና​ንተ ታለ​ቅ​ሳ​ላ​ችሁ፤ ታዝ​ኑ​ማ​ላ​ችሁ፤ ዓለ​ምም ደስ ይለ​ዋል፤ እና​ንተ ግን ታዝ​ና​ላ​ችሁ፤ ነገር ግን ኀዘ​ና​ችሁ ወደ ደስታ ይለ​ወ​ጣል።,አማን አማን እብለክሙ ከመ ትበክዩ ወትላሕዉ አንትሙ ወዓለምሰ ይትፌሣሕ ወአንትሙሰ ተኀዝኑ አላ ኀዘንክሙ ፍሥሓ ይከውነክሙ።,"I assure you that you will cry and lament, and the world will be happy. You will be sorrowful, but your sorrow will turn into joy." +ሴት በም​ት​ወ​ል​ድ​በት ጊዜ ወራቷ ስለ ደረሰ ታዝ​ና​ለች፤ ነገር ግን ልጅ​ዋን ከወ​ለ​ደች በኋላ ስለ ደስ​ታዋ ከዚያ ወዲያ ምጥ​ዋን አታ​ስ​በ​ውም፤ በዓ​ለም ወንድ ልጅን ወል​ዳ​ለ​ችና።,በከመ ብእሲት ትቴክዝ ሶበ አልጸቀት ትለድ እስመ በጽሐ ጊዜሃ ወእምከመ ወለደት ዕጓላ ኢትዜከሮ እንከ ለሕማማ በእንተ ፍሥሓሃ እስመ ወለደት ብእሴ ውስተ ዓለም።,"When a woman gives birth, she has pain because her time has come. But when the child is born, she no longer remembers her distress because of her joy that a child has been born into the world." +እና​ን​ተም ዛሬ ታዝ​ና​ላ​ችሁ፤ እን​ደ​ገ​ናም አያ​ች​ኋ​ለሁ፤ ልባ​ች​ሁም ደስ ይለ​ዋል፤ ደስ​ታ​ች​ሁ​ንም የሚ​ወ​ስ​ድ​ባ​ችሁ የለም።,ወከማሁ አንትሙኒ ትቴክዙ ይእዜ ወባሕቱ ካዕበ እሬእየክሙ ወይትፌሥሐክሙ ልብክሙ ወፍሥሓክሙኒ አልቦ ዘየሀይደክሙ።,"In the same way, you have sorrow now; but I will see you again, and you will be overjoyed. No one takes away your joy." +ያን​ጊ​ዜም እኔን የም​ት​ለ​ም​ኑኝ አን​ዳች የለም፤ እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ በስሜ አብን ብት​ለ​ም​ኑት ሁሉን ይሰ​ጣ​ች​ኋል።,ወይእተ አሚረ አልቦ ዘትስእሉኒ ኪያየ ወኢምንተኒ አማን አማን እብለክሙ ከመ እመ ሰአልክምዎ ለአብ በስምየ ኵሎ ይሁበክሙ።,"In that day, you won’t ask me anything. I assure you that the Father will give you whatever you ask in my name." +እስ​ካ​ሁን ምንም በስሜ አል​ለ​መ​ና​ች​ሁም፤ ደስ​ታ​ችሁ ፍጹም ይሆን ዘንድ ለምኑ፤ ታገ​ኙ​ማ​ላ​ችሁ።ዓለ​ምን ድል ስለ መን​ሣት,ወእስከ ይእዜሰ ኢሰአልክምዎ ወኢምንተኒ በስምየ ሰአሉ ወትነሥኡ ከመ ፍጹመ ይኩን ፍሥሓክሙ፥,"Up to now, you have asked nothing in my name. Ask and you will receive so that your joy will be complete.I have conquered the world" +“ዛሬስ በም​ሳሌ ነገ​ር​ኋ​ችሁ፤ ነገር ግን የአ​ብን ነገር ገልጬ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ እንጂ ለእ​ና​ንተ በም​ሳሌ የማ​ል​ና​ገ​ር​በት ጊዜ ይመ​ጣል።,ወይእዜሰ በምሳሌ ነገርኩክሙ ወባሕቱ ይበጽሕ ጊዜሁ አመ ኢይነግረክሙ በምሳሌ አላ አየድዐክሙ ክሡተ በእንተ አብ።,"“I’ve been using figures of speech with you. The time is coming when I will no longer speak to you in such analogies. Instead, I will tell you plainly about the Father." +ያን​ጊዜ በስሜ ትለ​ም​ና​ላ​ችሁ፤ እኔም ስለ እና​ንተ አብን እለ​ም​ነ​ዋ​ለህ አል​ላ​ች​ሁም፤,ወይእተ አሚረ ትስእሉ በስምየ ወኢይብለክሙ ከመ አነ ዘእስእሎ ለአብ በእንቲኣክሙ።,In that day you will ask in my name. I’m not saying that I will ask the Father on your behalf. +እና​ንተ ስለ ወደ​ዳ​ች​ሁኝ፤ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እንደ ወጣሁ ስለ አመ​ና​ች​ሁ​ብኝ እርሱ ራሱ አብ ወድ​ዷ​ች​ኋ​ልና።,እስመ ለሊሁ አብ ያፈቅረክሙ እስመ አንትሙ አፍቀርክሙኒ ወአመንክሙኒ ከመ እምኀበ እግዚአብሔር ወፃእኩ።,"The Father himself loves you, because you have loved me and believed that I came from God." +ከአብ ወጣሁ፤ ወደ ዓለ​ምም መጣሁ፤ ዳግ​መ​ኛም ዓለ​ምን እተ​ወ​ዋ​ለሁ፤ ወደ አብም እሄ​ዳ​ለሁ።”,ወመጻእኩ ውስተ ዓለም ወካዕበ አኀድጎ ለዓለም ወአሐውር ኀበ አብ።,I left the Father and came into the world. I tell you again: I am leaving the world and returning to the Father.” +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም እን​ዲህ አሉት፥ “እነሆ፥ ዛሬ ገል​ጠህ ትና​ገ​ራ​ለህ፤ ምንም በም​ሳሌ የተ​ና​ገ​ር​ኸው የለም።,ወይቤልዎ አርዳኢሁ ይእዜሰ ገሃደ ተናገርከነ ወአልቦ ዘመሰልከ ወኢምንተኒ።,"His disciples said, “See! Now you speak plainly; you aren’t using figures of speech." +አሁን አንተ ሁሉን እን​ደ​ም​ታ​ውቅ፥ ማንም ሊነ​ግ​ርህ እን​ደ​ማ​ትሻ ዐወ​ቅን፤ በዚ​ህም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ወጣህ እና​ም​ና​ለን።”,ወይእዜ አእመርነ ከመ ኵሎ ተአምር አንተ ወኢትፈቅድ ይንግርከ መኑሂ ወበዝንቱ አእመርነ ከመ እምኀበ እግዚአብሔር ወፃእከ።,Now we know that you know everything and you don’t need anyone to ask you. Because of this we believe you have come from God.” +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “አሁን ታም​ና​ላ​ች​ሁን?,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ይእዜሰኬ አእምሩ ወእመኑ።,"Jesus replied, “Now you believe?" +እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ችሁ በየ​ቦ​ታዉ የም​ት​በ​ታ���ተ​ኑ​በት፥ እኔ​ንም ብቻ​ዬን የም​ት​ተ​ዉ​በት ጊዜ ይደ​ር​ሳል፤ ደር​ሶ​አ​ልም፤ እኔ ግን ብቻ​ዬን አይ​ደ​ለ​ሁም፤ አብ ከእኔ ጋር ነውና።,ናሁኬ ይበጽሕ ጊዜሁ ወበጺሖኒ ከመ ኵልክሙ ትዘረዉ ለለአሐዱ ውስተ መካኑ ወተኀድጉኒ ባሕቲትየ ወኢኮንኩ አነ ባሕቲትየ እስመ አብ ምስሌየ ውእቱ።,"Look! A time is coming—and is here!—when each of you will be scattered to your own homes and you will leave me alone. I’m not really alone, for the Father is with me." +በእ​ኔም ሰላ​ምን እን​ድ​ታ​ገኙ ይህን ነገ​ር​ኋ​ችሁ፤ በዓ​ለም ግን መከ​ራን ትቀ​በ​ላ​ላ​ችሁ፤ ነገር ግን ጽኑ፤ እኔ ዓለ​ሙን ድል ነሥ​ቼ​ዋ​ለ​ሁና።”,ወዝንቱ ውእቱ ዘነገርኩክሙ ከመ በኀቤየ ሰላመ ትርከቡ ወበዓለምሰ ሀለወክሙ ሕማመ ትርከቡ ወባሕቱ ጽንዑ እስመ አነ ሞእክዎ ለዓለም።,I’ve said these things to you so that you will have peace in me. In the world you have distress. But be encouraged! I have conquered the world.” +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ይህን ነገር ተና​ግሮ ዐይ​ኖ​ቹን ወደ ሰማይ አነ​ሣና እን​ዲህ አለ፥ “አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደር​ሶ​አ​ልና ልጅህ ያከ​ብ​ርህ ዘንድ ልጅ​ህን አክ​ብ​ረው፤,ወዘንተ ነገረ ተናጊሮ እግዚእ ኢየሱስ አንሥአ አዕይንቲሁ ውስተ ሰማይ ወይቤ አባ በጽሐ ጊዜሁ ከመ ትሰብሖ ለወልድከ ወከመ ወልድከኒ ይሰብሕከ።,"When Jesus finished saying these things, he looked up to heaven and said, “Father, the time has come. Glorify your Son, so that the Son can glorify you." +ሥጋ በለ​በ​ሰው ሁሉ ላይ ሥል​ጣ​ንን እንደ ሰጠ​ኸው መጠን ለሰ​ጠ​ኸው ሁሉ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን ይሰ​ጣ​ቸው ዘንድ።,በከመ አኰነንኮ ላዕለ ኵሉ ዘሥጋ ወነፍስ ከመ የሀቦሙ ሕይወተ ዘለዓለም ለኵሎሙ እለ ወሀብካሁ።,You gave him authority over everyone so that he could give eternal life to everyone you gave him. +ብቻ​ህን እው​ነ​ተኛ አም​ላክ የሆ​ንህ አን​ተን፥ የላ​ክ​ኸ​ው​ንም ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት ናት።,ወዛቲ ይእቲ ሕይወት ዘለዓለም ከመ ያእምሩከ ለከ ለአሐዱ ዘበአማን አምላከ ጽድቅ ባሕቲትከ ወለዘፈነውኮ ኢየሱስ ክርስቶስ ወልድከ።,"This is eternal life: to know you, the only true God, and Jesus Christ whom you sent." +እኔ ልሠ​ራው የሰ​ጠ​ኸ​ኝን ሥራ ፈጽሜ በም​ድር ላይ አከ​በ​ር​ሁህ።,አንሰ ሰባሕኩከ በዲበ ምድር ፈጺምየ ግብረ ዘወሀብከኒ ከመ እግበር።,I have glorified you on earth by finishing the work you gave me to do. +አሁ​ንም አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይ​ፈ​ጠር ከአ​ንተ ጋር በነ​በ​ረኝ ክብር በአ​ንተ ዘንድ አክ​ብ​ረኝ።,ወይእዜኒ አንተ አባ ሰብሐኒ በስብሐትየ ዘሀሎ ምስሌከ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም።,"Now, Father, glorify me in your presence with the glory I shared with you before the world was created." +“ከዓ​ለም ለይ​ተህ ለሰ​ጠ​ኸኝ ሰዎች ስም​ህን ገለ​ጥሁ፤ ያንተ ነበሩ፤ እነ​ር​ሱ​ንም ለእኔ ሰጥ​ተ​ኸ​ኛል፤ ቃል​ህ​ንም ጠበቁ።,ወነገርኩ ስመከ ለሰብእ ለእለ ወሀብከኒ እምዓለም እስመ እሊኣከ እሙንቱ ወሊተ ወሀብከኒዮሙ ወዐቀቡ ቃለከ።,"“I have revealed your name to the people you gave me from this world. They were yours and you gave them to me, and they have kept your word." +የሰ​ጠ​ኸ​ኝም ሁሉ ከአ​ንተ እንደ ሆነ ዛሬ ዐወቁ።,ወይእዜኒ አእመሩ ከመ ኵሉ ዘወሀብከኒ እምኀቤከ ውእቱ።,Now they know that everything you have given me comes from you. +የሰ​ጠ​ኽ​ኝን ቃል ሰጥ​ቻ​ቸ​ዋ​ለ​ሁና፤ እነ​ር​ሱም ተቀ​ብ​ለው ከአ​ንተ እንደ ወጣሁ በእ​ው​ነት ዐወቁ፤ አን​ተም እንደ ላክ​ኸኝ አመኑ።,እስመ ወሀብክዎሙ ቃለ ዘወሀብከኒ ወእሙንቱሂ ነሢኦሙ አማን አእመሩ ከመ እምኀቤከ ወፃእኩ ወአምኑ ከመ አንተ ፈነውከኒ።,"This is because I gave them the words that you gave me, and they received them. They truly understood that I came from you, and they believed that you sent me." +እኔ ስለ እነ​ርሱ እለ​ም​ና​ለሁ፤ የም​ለ​ም​ንህ ስለ ዓለም አይ​ደ​ለም፤ ስለ ሰጠ​ኸኝ ነው እንጂ፤ ያንተ ናቸ​ውና።,ወአንሰ በእንቲኣሆሙ እስእል ወአኮ በእንተ ዓለም ዘእስእለከ አላ በእንተ እለ ወሀብከኒ እስመ እሊኣከ እሙንቱ።,"“I’m praying for them. I’m not praying for the world but for those you gave me, because they are yours." +የእ​ኔም የሆነ ሁሉ የአ​ንተ ነው፤ የአ​ን​ተም የሆነ የእኔ ነው፤ እኔም በእ​ነ​ርሱ ከብ​ሬ​አ​ለሁ።,ወኵሉ ዘዚኣየ ዚኣከ ውእቱ ወዘዚኣከኒ ዚኣየ ውእቱ ወተሰባሕኩ ቦሙ።,Everything that is mine is yours and everything that is yours is mine; I have been glorified in them. +እን​ግ​ዲህ በዓ​ለም አል​ኖ​ርም፤ እነ​ርሱ ግን በዓ​ለም ይኖ​ራሉ፤ እኔም ወደ አንተ እመ​ጣ​ለሁ፤ ቅዱስ አባት ሆይ፥ እነ​ዚ​ህን የሰ​ጠ​ኸ​ኝን እንደ እኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ በስ​ምህ ጠብ​ቃ​ቸው፤,ወኢይሄሉ እንከ ውስተ ዓለም ወእሙንቱሰ ውስተ ዓለም ይሄልዉ ወአንሰ ኀቤከ እመጽእ ኦ አባ ቅዱስ ዕቀቦሙ በስምከ ለእለ ወሀብከኒ ከመ ይኩኑ አሐደ ብነ ከማነ።,"I’m no longer in the world, but they are in the world, even as I’m coming to you. Holy Father, watch over them in your name, the name you gave me, that they will be one just as we are one." +እኔ በዓ​ለም ከእ​ነ​ርሱ ጋር ሳለሁ ግን የሰ​ጠ​ኸ​ኝን በስ​ምህ እጠ​ብ​ቃ​ቸው ነበር፤ ጠበ​ቅ​ኋ​ቸ​ውም፤ የመ​ጽ​ሐ​ፉም ቃል ይፈ​ጸም ዘንድ ከጥ​ፋት ልጅ በቀር ከእ​ነ​ርሱ አንድ ስን​ኳን አል​ጠ​ፋም።,አመሰ ሀሎኩ አነ ምስሌሆሙ ውስተ ዓለም ዐቀብክዎሙ በስምከ ለእለ ወሀብከኒ ናሁ ዐቀብክዎሙ ወተማሕፀንክዎሙ ወኢተኀጕለ አሐዱሂ እምኔሆሙ ዘእንበለ ወልደ ኀጕል ከመ ይብጻሕ ቃለ መጽሐፍ።,"When I was with them, I watched over them in your name, the name you gave to me, and I kept them safe. None of them were lost, except the one who was destined for destruction, so that scripture would be fulfilled." +አሁን ግን ወደ አንተ እመ​ጣ​ለሁ፤ በእ​ነ​ር​ሱም ደስ​ታዬ ፍጹም ይሆን ዘንድ ይህን በዓ​ለም እና​ገ​ራ​ለሁ።,ወይእዜሰ ባሕቱ እመጽእ ኀቤከ ወዘንተ እነግር ውስተ ዓለም ከመ ይኩን ፍሥሓየ ፍጹመ በላዕሌሆሙ።,Now I’m coming to you and I say these things while I’m in the world so that they can share completely in my joy. +እኔ ቃል​ህን ሰጠ​ኋ​ቸው፤ ዓለም ግን ጠላ​ቸው፤ እኔ ከዓ​ለም እን​ዳ​ይ​ደ​ለሁ እነ​ርሱ ከዓ​ለም አይ​ደ​ሉ​ምና።,ወአንሰ ፈጺምየ ወሀብክዎሙ ቃለከ ወዓለምሰ ጸልኦሙ እስመ ኢኮኑ እሙንቱ እምዓለም በከመ ኢኮንኩ አነ እምዓለም።,"I gave your word to them and the world hated them, because they don’t belong to this world, just as I don’t belong to this world." +ከክፉ ነገር እን​ድ​ት​ጠ​ብ​ቃ​ቸው ነው እንጂ ከዓ​ለም እን​ድ​ት​ለ​ያ​ቸው አል​ለ​ም​ንም።,አኮ ዘእስእለከ ከመ ትንሥኦሙ እምዓለም ዘእንበለ ዳእሙ ከመ ትዕቀቦሙ እምእኩይ።,I’m not asking that you take them out of this world but that you keep them safe from the evil one. +እኔ ከዓ​ለም እን​ዳ​ይ​ደ​ለሁ ከዓ​ለም አይ​ደ​ሉ​ምና።,እስመ እሙንቱ ኢኮኑ እምዓለም በከመ ኢኮንኩ አነ እምዓለም።,"They don’t belong to this world, just as I don’t belong to this world." +በእ​ው​ነ​ትህ ቀድ​ሳ​ቸው፤ ቃልህ እው​ነት ነውና።,ቀድሶሙ በጽድቅከ እስመ ጽድቅ ውእቱ ቃልከ።,Make them holy in the truth; your word is truth. +አንተ እኔን ወደ ዓለም እንደ ላክ​ኸኝ እኔም እነ​ር​ሱን ወደ ዓለም ላክ​ኋ​ቸው።,በከመ ፈነውከኒ ውስተ ዓለም ኪያየ አነኒ ፈነውክዎሙ ውስተ ዓለም።,"As you sent me into the world, so I have sent them into the world." +እነ​ር​ሱም በእ​ው​ነት ቅዱ​ሳን ይሆኑ ዘንድ ስለ እነ​ርሱ እኔ ራሴን እቀ​ድ​ሳ​ለሁ።,ወበእንቲኣሆሙ አነ እቄድስ ርእስየ ከመ ይኩኑ እሙንቱኒ ቅዱሳነ በጽድቅ።,I made myself holy on their behalf so that they also would be made holy in the truth. +“የም​ለ​ም​ን​ህም ስለ እነ​ዚህ ብቻ አይ​ደ​ለም፤ በቃ​ላ​ቸው ስለ​ሚ​ያ​ም​ኑ​ብ​ኝም ነው እንጂ፤,ወአኮ በእንተ እሉ ባሕቲቶሙ ዘእስእለከ አላ በእንተሂ እለ የአምኑ ብየ በቃሎሙ።,“I’m not praying only for them but also for those who believe in me because of their word. +ሁሉም አንድ ይሆኑ ዘንድ፥ አንተ አብ በእኔ እን​ዳ​ለህ፥ እኔም በአ​ንተ እን​ዳ​ለሁ፥ እነ​ር​ሱም እንደ እኛ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ፥ አን​ተም እንደ ላክ​ኸኝ ዓለም ያምን ዘንድ።,ከመ ይኩኑ አሐደ ኵሎሙ በከመ አንተ አብ ብየ ወአነሂ ብከ ከመ ይኩኑ እሙንቱሂ አሐደ ብነ ከማነ ከመ ይእመን ዓለም ከመ አንተ ፈነውከኒ።,"I pray they will be one, Father, just as you are in me and I am in you. I pray that they also will be in us, so that the world will believe that you sent me." +እኔም የሰ​ጠ​ኸ​ኝን ክብር ሰጠ​ኋ​ቸው፤ እኛ አንድ እን​ደ​ሆን እነ​ር​ሱም እንደ እኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ።,ወአነሂ ወሀብክዎሙ ቃለከ ዘወሀብከኒ ከመ ይኩኑ አሐደ ከማነ በከመ አሐዱ ንሕነ።,I’ve given them the glory that you gave me so that they can be one just as we are one. +እኔ በእ​ነ​ርሱ እኖ​ራ​ለሁ፤ አን​ተም በእኔ፤ በአ​ንድ ፍጹ​ማን ይሆኑ ዘንድ፤ አን​ተም እንደ ላክ​ኸ​ኝና እንደ ወደ​ድ​ኸኝ እኔም እነ​ር​ሱን እንደ ወደ​ድ​ኋ​ቸው።,ወአነሂ ቦሙ ወአንተሂ ብየ ከመ ይኩኑ ፍጹማነ በአሐዱ ከመ ያእምር ዓለም ከመ አንተ ፈነውከኒ ወአፍቀርክዎሙ አነ በከመ አንተ ኪያየ አፍቀርከኒ።,I’m in them and you are in me so that they will be made perfectly one. Then the world will know that you sent me and that you have loved them just as you loved me. +አባት ሆይ፥ የሰ​ጠ​ኸኝ እነ​ዚህ እኔ ባለ​ሁ​በት አብ​ረ​ውኝ ይኖሩ ዘን​ድና የሰ​ጠ​ኸ​ኝን ክብ​ሬን ያዩ ዘንድ እወ​ድ​ዳ​ለሁ፤ ዓለም ሳይ​ፈ​ጠር ወድ​ደ​ኸ​ኛ​ልና።,አባ እለሰ ወሀብከኒ እፈቅድ ከመ የሀልዉ ኀበ ሀሎኩ አነ ምስሌየ ከመ ይርእዩ ስብሐትየ ዘወሀብከኒ እስመ አፍቀርከኒ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም።,"“Father, I want those you gave me to be with me where I am. Then they can see my glory, which you gave me because you loved me before the creation of the world." +ጻድቅ አባት ሆይ፥ ዓለም አላ​ወ​ቀ​ህም፤ እኔ ግን ዐወ​ቅ​ሁህ፤ እነ​ዚ​ህም አንተ እንደ ላክ​ኸኝ ዐወቁ።,አባ ጻድቅ ወዓለምሰ ኢያእመረከ ወአንሰ አእመርኩከ ወእሉሂ አእመሩከ ከመ አንተ ፈነውከኒ።,"“Righteous Father, even the world didn’t know you, but I’ve known you, and these believers know that you sent me." +እኔን የወ​ደ​ድ​ህ​በት ፍቅር በእ​ነ​ርሱ ይኖር ዘንድ፥ እኔም በእ​ነ​ርሱ እኖር ዘንድ ስም​ህን ነገ​ር​ኋ​ቸው፤ ደግ​ሞም እነ​ግ​ራ​ቸ​ዋ​ለሁ፤”,ወነገርክዎሙ ስመከ ወዓዲ እነግሮሙ ከመ የሀሉ ኀቤሆሙ ፍቅር ዘአፍቀርከኒ ወአነሂ እሄሉ ምስሌሆሙ።,"I’ve made your name known to them and will continue to make it known so that your love for me will be in them, and I myself will be in them.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ይህን ተና​ግሮ አት​ክ​ልት ወደ አለ​በት ስፍራ ወደ ቄድ​ሮስ ወንዝ ማዶ ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ጋር ወጣ፤ ከደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ጋር ወደ​ዚያ ገባ።,ወዘንተ ብሂሎ ወፅአ እግዚእ ኢየሱስ ምስለ አርዳኢሁ ማዕዶተ ቄድሮስ ፈለገ አርዝ ወቦ ህየ ገነት ዐጸደ ሐምል ወቦአ እግዚእ ኢየሱስ ውስቴታ ምስለ አርዳኢሁ።,"After he said these things, Jesus went out with his disciples and crossed over to the other side of the Kidron Valley. He and his disciples entered a garden there." +አሳ​ልፎ የሚ​ሰ​ጠው ይሁ​ዳም ያን ስፍራ ያው​ቀው ነበር፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ጋር ወደ​ዚያ ብዙ ጊዜ ይሄድ ነበ​ርና።,ወየአምሮ ይሁዳ ዘያገብኦ ለውእቱ መካን እስመ ብዙኀ ጊዜ የሐውር እግዚእ ኢየሱስ ህየ ምስለ አርዳኢሁ።ዘከመ አግብኦ ይሁዳ,"Judas, his betrayer, also knew the place because Jesus often gathered there with his disciples." +ይሁ​ዳም ከካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችና ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያን ወታ​ደ​ሮ​ችን ተቀ​በለ፤ ሎሌ​ዎ​ቻ​ቸ​ው​ንም በረ​ዳ​ት​ነት ወሰደ፤ ፋኖ​ስና የችቦ መብ​ራት፥ የጦር መሣ​ሪ​ያም ይዞ ወደ​ዚያ ሄደ።,ወነሥኦሙ ይሁዳ ለሠገራተ ሰጲራ እምኀበ ሊቃነ ካህናት ወፈሪሳውያን ወነሥአ ረድኤተ ወዓልያኒሆሙ ወሖረ ህየ በመኃትወ ጽጕ ወበፓናት ወበንዋየ ሐቅል።,"Judas brought a company of soldiers and some guards from the chief priests and Pharisees. They came there carrying lanterns, torches, and weapons." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም የሚ​ደ​ር​ስ​በ​ትን ሁሉ ዐውቆ ወደ እነ​ርሱ ወደ ውጭ ወጣና፥ “ማንን ትሻ​ላ​ችሁ?” አላ​ቸው።,ወአእሚሮ እግዚእ ኢየሱስ ኵሎ ዘይበጽሕ ላዕሌሁ ወፅአ አፍኣ ኀቤሆሙ ወይቤሎሙ መነ ተኀሥሡ።,"Jesus knew everything that was to happen to him, so he went out and asked, “Who are you looking for?”" +“የና​ዝ​ሬ​ቱን ኢየ​ሱ​ስን” ብለው መለ​ሱ​ለት፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እኔ ነኝ” አላ​ቸው፤ አሳ​ልፎ የሰ​ጠው ይሁ​ዳም በዚ​ያው አብ​ሮ​አ​ቸው ቆሞ ነበር።,ወአውሥኡ ወይቤልዎ ኢየሱስሃ ናዝራዌ ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አነ ውእቱ ወሀለወ ይሁዳኒ ዘያገብኦ ይቀውም ምስሌሆሙ።,"They answered, “Jesus the Nazarene.”He said to them, “I Am.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እኔ ነኝ” ባላ​ቸው ጊዜ፤ ወደ ኋላ​ቸው ተመ​ል​ሰው በም​ድር ላይ ወደቁ።,ወሶበ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አነ ውእቱ ገብኡ ድኅሬሆሙ ወወድቁ ዲበ ምድር።,"When he said, “I Am,” they shrank back and fell to the ground." +ከዚ​ህም በኋላ እን​ደ​ገና፥ “ማንን ትሻ​ላ​ችሁ?” ብሎ ጠየ​ቃ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “የና​ዝ​ሬ​ቱን ኢየ​ሱ​ስን” አሉት።,ወእምዝ ካዕበ ተስእሎሙ ወይቤሎሙ መነ ተኀሥሡ ወይቤልዎ ኢየሱስሃ ናዝራዌ።,"He asked them again, “Who are you looking for?”They said, “Jesus the Nazarene.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እኔ ነኝ አል​ኋ​ችሁ፤ እኔን የም​ትሹ ከሆነ እነ​ዚ​ህን ተዉ​አ​ቸው፤ ይሂዱ” አላ​ቸው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አኮኑ እቤለክሙ አነ ውእቱ ወእመሰ ኪያየ ተኀሥሡ ኅድግዎሙ ለእሉ ይሑሩ።,"Jesus answered, “I told you, ‘I Am.’ If you are looking for me, then let these people go.”" +ይህም፥ “ከእ​ነ​ዚህ ከሰ​ጠ​ኸኝ አንድ ስንኳ አል​ጠ​ፋም” ያለው ቃሉ ይፈ​ጸም ዘንድ ነው።,ከመ ይብጻሕ ቃሉ ዘይቤ እለሰ ወሀብከኒ ኢተኀጕለ ወኢአሐዱሂ እምኔሆሙ።,This was so that the word he had spoken might be fulfilled: “I didn’t lose anyone of those whom you gave me.” +ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም ሾተል ነበ​ረው፤ ሾተ​ሉ​ንም መዝዞ የሊቀ ካህ​ና​ቱን አገ​ል​ጋይ መትቶ ቀኝ ጆሮ​ውን ቈረ​ጠው፤ የዚ​ህም አገ​ል​ጋይ ስም ማል​ኮስ ይባል ነበር።,ወቦ መጥባሕት ለስምዖን ጴጥሮስ ወመልሐ መጥባሕቶ ወዘበጦ ለገብረ ሊቀ ካህናት ወመተረ እዝኖ ዘየማን ወስሙ ለውእቱ ገብር ማልኮስ።,"Then Simon Peter, who had a sword, drew it and struck the high priest’s servant, cutting off his right ear." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ጴጥ​ሮ​ስን፥ “ሾተ​ል​ህን ወደ አፎቷ መልስ፤ አብ የሰ​ጠ​ኝን ጽዋ ሳል​ጠጣ እተ​ወ​ዋ​ለ​ሁን?” አለው።ወደ ሊቃነ ካህ​ናት ስለ መሄዱ,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ለጴጥሮስ አግብኣ ለመጥባሕትከ ውስተ ቤታ ጽዋዐ ዘወሀበኒ አቡየ ኢየኀድግ ዘእንበለ እስተይ።ዘከመ ቆመ እግዚእ ኢየሱስ ማእከለ ዐውድ,"Jesus told Peter, “Put your sword away! Am I not to drink the cup the Father has given me?”" +ጭፍ​ሮ​ችና የሺ አለ​ቃው፥ የአ​ይ​ሁ​ድም ሎሌ​ዎች ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ይዘው አሰ​ሩት።,ወአኀዝዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ሠገራተ ሰጲራ ወሊቀ ዐሠርቱ ምእት ወወዓልያኒሆሙ ለአይሁድ ወኀመይዎ።,"Then the company of soldiers, the commander, and the guards from the Jewish leaders took Jesus into custody. They bound him" +አስ​ቀ​ድ​ሞም ወደ ሐና ወሰ​ዱት፤ በዚ​ያች ዓመት የካ​ህ​ናት አለቃ ለነ​በ​ረው ለቀ​ያፋ አማቱ ነበ​ርና።,ወወሰድዎ ኀበ ሐና ቀዲሙ እስመ ሐሙሁ ውእቱ ለቀያፋ ሊቀ ካህናት ዘእብሬቱ ይእቲ ዓመት።,"and led him first to Annas. He was the father-in-law of Caiaphas, the high priest that year. Peter denies Jesus" +ቀያ​ፋም “ስለ ሕዝቡ ሁሉ አንድ ሰው ቢሞት ይሻ​ላል” ብሎ አይ​ሁ​ድን የመ​ከ​ራ​ቸው ነበር።ስለ ጴጥ​ሮስ ክህ​ደት,ወቀያፋሰ ውእቱ ዘአምከሮሙ ለአይሁድ ወይቤሎሙ ይኄይስ ይሙት አሐዱ ብእሲ እምይትኀጐል ኵሉ ሕዝብ።በእንተ ክሕደተ ጴጥሮስ, +ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስና ሌላው ደቀ መዝ​ሙ​ርም ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ከሩቅ ተከ​ተ​ሉት፤ ያ ደቀ መዝ​ሙር ግን በሊቀ ካህ​ናቱ ዘንድ የታ​ወቀ ነበር፤ ከጌ​ታ​ችን ኢየ​ሱስ ጋርም ወደ ሊቀ ካህ​ናቱ ግቢ ገባ።,ወተለውዎ ለእግዚእ ኢየሱስ እምርኁቅ ስምዖን ጴጥሮስ ወካልእኒ ረድእ ወውእቱሰ ረድእ ልሙድ በኀበ ሊቀ ካህናት ወቦአ ምስለ እግዚእ ኢየሱስ ውስተ ዐጸደ ሊቀ ካህናት።,"Simon Peter and another disciple followed Jesus. Because this other disciple was known to the high priest, he went with Jesus into the high priest’s courtyard." +ጴጥ​ሮስ ግን በስ​ተ​ውጭ በበሩ ቆሞ ነበር፤ ያም በሊቀ ካህ​ናቱ ዘንድ ይታ​ወቅ የነ​በ​ረው ሌላው ደቀ መዝ​ሙር ወጣና ለበ​ረ​ኛ​ዪቱ ነግሮ ጴጥ​ሮ​ስን አስ​ገ​ባው።,ወጴጥሮስሰ ቆመ አፍኣ ኀበ ኆኅት ወወፅአ ዝኩ ረድእ ዘልሙድ በኀበ ሊቀ ካህናት ወተናገራ ለዐጻዊት ወአብኦ ለጴጥሮስ።,"However, Peter stood outside near the gate. Then the other disciple came out and spoke to the woman stationed at the gate, and she brought Peter in." +በረ​ኛ​ዪቱ አገ​ል​ጋ​ይም፥ “አን​ተም ከዚያ ሰው ደቀ መዛ​ሙ​ርት ወገን አይ​ደ​ለ​ህ​ምን?” አለ​ችው፤ እር​ሱም፥ “አይ​ደ​ለ​ሁም” አላት።,ወትቤሎ ይእቲ አመት ዐጻዊት ለጴጥሮስ አንተሂ እምአርዳኢሁኑ ለውእቱ ብእሲ አንተ ወይቤላ ውእቱኒ ኢኮንኩ።,"The servant woman stationed at the gate asked Peter, “Aren’t you one of this man’s disciples?”“I’m not,” he replied." +አገ​ል​ጋ​ዮ​ችና ሎሌ​ዎ​ችም በዚያ ቆመው እሳት አን​ድ​ደው ይሞቁ ነበር፤ የዚ​ያች ሌሊት ብርድ ጽኑ ነበ​ርና፤ ጴጥ​ሮ​ስም ከእ​ነ​ርሱ ጋር ቆሞ ይሞቅ ነበረ።ሊቀ ካህ​ናቱ እንደ ጠየ​ቀው,ወሀለዉ ይቀውሙ አግብርቲሆሙ ወወዓልያኒሆሙ ወይበቁጹ አፍሓመ ወይስሕኑ እስመ ብዙኅ ቍራ ለይእቲ ሌሊት ወይቀውም ጴጥሮስኒ ወይስሕን ምስሌሆሙ።ዘከመ ተስእሎ ሊቀ ካህናት ለእግዚእ ኢየሱስ,"The servants and the guards had made a fire because it was cold. They were standing around it, warming themselves. Peter joined them there, standing by the fire and warming himself.Jesus testifies" +ሊቀ ካህ​ና​ቱም ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን፦ ስለ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱና ስለ ትም​ህ​ርቱ ጠየ​ቀው።,ወተስእሎ ሊቀ ካህናት ለእግዚእ ኢየሱስ በእንተ አርዳኢሁ ወበእንተ ትምህርቱ።,"Meanwhile, the chief priest questioned Jesus about his disciples and his teaching." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አለው፥ “እኔ ለዓ​ለም በግ​ልጥ ተና​ገ​ርሁ፤ አይ​ሁድ ሁሉ በሚ​ሰ​በ​ሰ​ቡ​በት በም​ኵ​ራ​ብም፥ በቤተ መቅ​ደ​ስም ሁል​ጊዜ አስ​ተ​ማ​ርሁ፤ በስ​ው​ርም የተ​ና​ገ​ር​ሁት አን​ዳች ነገር የለም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አንሰ ክሡተ ተናገርኩ በውስተ ዓለም ወበኵሉ ጊዜ መሀርኩ በምኵራብ ወበቤተ መቅደስ ኀበ ይትጋብኡ ኵሎሙ አይሁድ ወአልቦ ዘተናገርኩ ጽሚተ ወኢምንተኒ።,"Jesus answered, “I’ve spoken openly to the world. I’ve always taught in synagogues and in the temple, where all the Jews gather. I’ve said nothing in private." +እን​ግ​ዲህ እኔን ለምን ትጠ​ይ​ቀ​ኛ​ለህ? የተ​ና​ገ​ር​ሁ​ትን የሰ​ሙ​ኝን ጠይ​ቃ​ቸው፤ እኔም የተ​ና​ገ​ር​ሁ���ትን እነሆ፥ እነ​ርሱ ያው​ቃሉ።”,ለምንት እንከ ትሴአለኒ ሊተ ተሰአሎሙ ለእለ ሰምዑኒ ዘተናገርክዎሙ እስመ እሙንቱ የአምሩ ዘተናገርኩ አነ።,Why ask me? Ask those who heard what I told them. They know what I said.” +ይህ​ንም ባለ​ጊዜ ከቆ​ሙት ሎሌ​ዎች አንዱ፥ “ለሊቀ ካህ​ናቱ እን​ዲህ ትመ​ል​ስ​ለ​ታ​ለ​ህን?” ብሎ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን በጥፊ መታው።,ወዘንተ ብሂሎ ጸፍዖ መልታሕቶ ለእግዚእ ኢየሱስ አሐዱ እምእለ ይቀውሙ ወዓልት ወይቤሎ ከመዝኑ ትትዋሥኦ ለሊቀ ካህናት።,"After Jesus spoke, one of the guards standing there slapped Jesus in the face. “Is that how you would answer the high priest?” he asked." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “ክፉ ተና​ግሬ እንደ ሆንሁ ስለ ክፉ መስ​ክ​ር​ብኝ፤ መል​ካም ተና​ግሬ እንደ ሆንሁ ግን ለምን ትመ​ታ​ኛ​ለህ?” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ እመሰ እኩየ ነበብኩ ስምዐ ኩን ላዕሌየ ወአስተዋድየኒ በእንተ እኩይ ወእመሰ ሠናየ ነበብኩ እንከ ለምንት ትዘብጠኒ።,"Jesus replied, “If I speak wrongly, testify about what was wrong. But if I speak correctly, why do you strike me?”" +ሐናም ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን እንደ ታሰረ ወደ ሊቀ ካህ​ናቱ ወደ ቀያፋ ላከው።,ወፈነዎ ሐና ኅሙዮ ለእግዚእ ኢየሱስ ኀበ ቀያፋ ሊቀ ካህናት።,"Then Annas sent him, bound, to Caiaphas the high priest.Peter denies Jesus again" +ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም ቆሞ እሳት ይሞቅ ነበር፤ “አን​ተስ ከእ​ርሱ ደቀ መዛ​ሙ​ርት ወገን አይ​ደ​ለ​ህ​ምን?” አሉት፤ እር​ሱም፥ “አይ​ደ​ለ​ሁም” ብሎ ካደ።,ወሀሎ ስምዖን ጴጥሮስ ይቀውም ወይስሕን ወይቤልዎ አንተሂ እምአርዳኢሁኑ አንተ ወክሕደ ወይቤ ኢኮንኩ።,"Meanwhile, Simon Peter was still standing with the guards, warming himself. They asked, “Aren’t you one of his disciples?”Peter denied it, saying, “I’m not.”" +ጴጥ​ሮስ ጆሮ​ውን ከቈ​ረ​ጠው ሰው ዘመ​ዶች ወገን የሆነ ከሊቀ ካህ​ናቱ አገ​ል​ጋ​ዮ​ችም አንድ ሰው፥ “እኔ በአ​ት​ክ​ልት ቦታ ውስጥ ከእ​ርሱ ጋር አይ​ችህ አል​ነ​በ​ረ​ምን?” አለው።,ወይቤሎ አሐዱ እምአግብርቲሁ ለሊቀ ካህናት ዘእምአዝማዲሁ ለዝኩ ዘመተሮ ጴጥሮስ እዝኖ አኮኑ አነ ርኢኩከ ውስተ ገነት ምስሌሁ።,"A servant of the high priest, a relative of the one whose ear Peter had cut off, said to him, “Didn’t I see you in the garden with him?”" +ጴጥ​ሮ​ስም ደግሞ ካደ፤ ያን​ጊ​ዜም ዶሮ ጮኸ።ጌታ በጲ​ላ​ጦስ ፊት ስለ መቆሙ,ወካዕበ ክሕደ ጴጥሮስ ወሶቤሃ ነቀወ ዶርሆ።ዘከመ ቆመ እግዚእ ኢየሱስ ቅድመ ጲላጦስ,"Peter denied it again, and immediately a rooster crowed.Trial before Pilate" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስ​ንም ከቀ​ያፋ ወደ ፍርድ አደ​ባ​ባይ ወሰ​ዱት፤ አይ​ሁድ ግን ፈጽሞ ስለ ነጋ የፋ​ሲ​ካ​ውን በግ ሳይ​በሉ እን​ዳ​ይ​ረ​ክሱ ወደ ፍርድ አደ​ባ​ባይ አል​ገ​ቡም።,ወወሰድዎ ለእግዚእ ኢየሱስ እምኀበ ቀያፋ ኀበ ዐውድ ወጎሕ ውእቱ ወኢቦኡ አይሁድ ውስተ ዐውደ ምኵናን እስመ ወድአ ጸብሐ ከመ ኢይርኰሱ እምቅድመ ይብልዑ ፍሥሐ።,"The Jewish leaders led Jesus from Caiaphas to the Roman governor’s palace. It was early in the morning. So that they could eat the Passover, the Jewish leaders wouldn’t enter the palace; entering the palace would have made them ritually impure." +ጲላ​ጦ​ስም ወደ እነ​ርሱ ወደ ውጭ ወጥቶ፥ “ይህን ሰው ወደ እኔ ያመ​ጣ​ች​ሁ​በት በደሉ ምን​ድ​ነው?” አላ​ቸው።,ወወፅአ ጲላጦስ አፍኣ ኀቤሆሙ ወይቤሎሙ ምንትኑ ጌጋዩ ለዝ ብእሲ በዘ አምጻእክምዎ ኀቤየ።,"So Pilate went out to them and asked, “What charge do you bring against this man?”" +እነ​ር​ሱም፥ “ክፉ የሠራ ባይ​ሆ​ንስ ወደ አንተ አሳ​ል​ፈን ባል​ሰ​ጠ​ነው ነበር” ብለው መለ​ሱ​ለት።,ወአውሥኡ ወይቤልዎ ሶበሰ ኢኮነ ገባሬ እኪት እምኢያግባእናሁ ኀቤከ።,"They answered, “If he had done nothing wrong, we wouldn’t have handed him over to you.”" +ጲላ​ጦ​ስም፥ “እና​ንተ ወስ​ዳ​ችሁ እንደ ሕጋ​ችሁ ፍረ​ዱ​በት” አላ​ቸው፤ አይ​ሁ​ድም፥ “እኛስ ማን​ንም ልን​ገ​ድል አል​ተ​ፈ​ቀ​ደ​ል​ንም” አሉት።,ወይቤሎሙ ጲላጦስ ንሥእዎ አንትሙ ወበከመ ሕግክሙ ኰንንዎ ወይቤልዎ አይሁድ ለነሰ ኢይከውነነ ንቅትል ወኢመነሂ።,"Pilate responded, “Take him yourselves and judge him according to your Law.”The Jewish leaders replied, “The Law doesn’t allow us to kill anyone.” Pilate questions Jesus" +ይህም በምን ዐይ​ነት ሞት ይሞት ዘንድ እን​ዳ​ለው ሲያ​መ​ለ​ክት የተ​ና​ገ​ረው የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ቃል ይፈ​ጸም ዘንድ ነው።,ከመ ይብጻሕ ቃሉ ለእግዚእ ኢየሱስ ዘይቤ እንዘ ይኤምሮሙ በአይ ሞት ሀለዎ ይሙት።, +ጲላ​ጦ​ስም እን​ደ​ገና ወደ ፍርድ አደ​ባ​ባይ ገብቶ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ጠራና፥ “የአ​ይ​ሁድ ንጉሥ አንተ ነህን?” አለው።,ወቦአ ካዕበ ጲላጦስ ውስተ ዐውድ ወጸውዖ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አንተኑ ንጉሦሙ ለአይሁድ።,"Pilate went back into the palace. He summoned Jesus and asked, “Are you the king of the Jews?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ይህን የም​ት​ና​ገር ከራ​ስህ ነውን? ወይስ ስለ እኔ የነ​ገ​ረህ ሌላ አለን?” ብሎ መለ​ሰ​ለት።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ዘእምልብከኑ ትብል ዘንተ ወሚመ ቦኑ ባዕድ ዘነገረከ በእንቲኣየ።,"Jesus answered, “Do you say this on your own or have others spoken to you about me?”" +ጲላ​ጦ​ስም መልሶ፥ “እኔ አይ​ሁ​ዳዊ ነኝን? ለእኔ አሳ​ል​ፈው የሰ​ጡህ ወገ​ኖ​ች​ህና ሊቃነ ካህ​ናት አይ​ደ​ሉ​ምን? Aረ ምን አድ​ር​ገ​ሃል?” አለው።,ወአውሥአ ጲላጦስ ወይቤሎ አነሂ አይሁዳዊኑ አነ አኮኑ ሕዝብከ ወሊቃነ ካህናት አግብኡከ ኀቤየ ምንተኑ እግበርከ።,"Pilate responded, “I’m not a Jew, am I? Your nation and its chief priests handed you over to me. What have you done?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “የእኔ መን​ግ​ሥት ከዚህ ዓለም አይ​ደ​ለ​ችም፤ መን​ግ​ሥ​ቴስ በዚህ ዓለም ብት​ሆን ኖሮ ለአ​ይ​ሁድ እን​ዳ​ል​ሰጥ አሽ​ከ​ሮች በተ​ዋ​ጉ​ልኝ ነበር፤ አሁ​ንም መን​ግ​ሥቴ ከዚህ አይ​ደ​ለ​ችም” ብሎ መለ​ሰ​ለት።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ መንግሥትየሰ ኢኮነት እምዝንቱ ዓለም ሶበሰ በዝንቱ ዓለም መንግሥትየ እምተአበሱ ሊተ ወዓልያንየ ከመ ኢያግብኡኒ አይሁድ ኀቤከ ወይእዜሰ ባሕቱ ኢኮነት እምዝየ መንግሥትየ።,"Jesus replied, “My kingdom doesn’t originate from this world. If it did, my guards would fight so that I wouldn’t have been arrested by the Jewish leaders. My kingdom isn’t from here.”" +ጲላ​ጦ​ስም፥ “እን​ግ​ዲያ አንተ ንጉሥ ነህን?” አለው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “እኔ ንጉሥ እንደ ሆንሁ አንተ ራስህ ትላ​ለህ፤ እኔ ስለ​ዚህ ተወ​ለ​ድሁ፤ ስለ​ዚ​ህም ለእ​ው​ነት ልመ​ሰ​ክር ወደ ዓለም መጣሁ፤ ከእ​ው​ነት የሆነ ሁሉ ቃሌን ይሰ​ማ​ኛል” አለው።,ወይቤሎ ጲላጦስ እንከሰኬ ንጉሥ አንተ ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ለሊከ ትቤ ከመ ንጉሥ አነ ወአንሰ በእንተ ዝንቱ ተወለድኩ ወእንበይነ ዝንቱ መጻእኩ ውስተ ዓለም ከመ እኩን ሰማዕተ በጽድቅ ወኵሉ ዘእምጽድቅ ውእቱ ይሰምዐኒ ቃልየ።,"“So you are a king?” Pilate said.Jesus answered, “You say that I am a king. I was born and came into the world for this reason: to testify to the truth. Whoever accepts the truth listens to my voice.”" +ጲላ​ጦ​ስም፥ “እው​ነት ምን​ድ​ነው?” አለው፤ ይህ​ንም ተና​ግሮ ዳግ​መኛ ወደ አይ​ሁድ ወጣና እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ አን​ዲት ስን​ኳን በደል አላ​ገ​ኘ​ሁ​በ​ትም።,ወይቤሎ ጲላጦስ ምንትኑ ውእቱ ጽድቅ ወዘንተ ብሂሎ ወፅአ ካዕበ ኀበ አይሁድ ወይቤሎሙ አንሰ አልቦ ዘረከብኩ ጌጋይ ላዕሌሁ ወኢአሐተኒ።,"“What is truth?” Pilate asked.Release of BarabbasAfter Pilate said this, he returned to the Jewish leaders and said, “I find no grounds for any charge against him." +ነገር ግን በየ​ዓ​መቱ በፋ​ሲካ በዓል ከእ​ስ​ረ​ኞች አንድ እን​ድ​ፈ​ታ​ላ​ችሁ ልማድ አላ​ችሁ፤ እን​ግ​ዲህ የአ​ይ​ሁ​ድን ንጉሥ ልፈ​ታ​ላ​ችሁ ትወ​ዳ​ላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው።,ወባሕቱ ሀሎ ዘናለምድ ዘአሐዩ ለክሙ አሐደ እምነ ሙቁሓን ለለፋሲካ ትፈቅዱኑ አንከ አሕይዎ ለክሙ ለንጉሠ አይሁድ።,You have a custom that I release one prisoner for you at Passover. Do you want me to release for you the king of the Jews?” +ዳግ​መ​ኛም ድም​ፃ​ቸ​ውን ከፍ አድ​ር​ገው፥ “በር​ባ​ንን እንጂ ይህን አይ​ደ​ለም፤” አሉ፤ በር​ባን ግን ወን​በዴ ነበር።,ወከልሑ ካዕበ ኵሎሙ ወይቤሉ አኮ ዘንተ ዘታሐዩ አላ በርባንሃ ወበርባንሰ ሊቀ ፈያት ውእቱ።,"They shouted, “Not this man! Give us Barabbas!”" +ከዚ​ህም በኋላ ጲላ​ጦስ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ይዞ ገረ​ፈው።,ወእምዝ ነሥኦ ጲላጦስ ለእግዚእ ኢየሱስ ወቀሠፎ።,Then Pilate had Jesus taken and whipped. +ጭፍ​ሮ​ችም የእ​ሾህ አክ​ሊል ጐን​ጕ​ነው በራሱ ላይ ደፉ​በት፤ የቀይ ሐር መጐ​ና​ጸ​ፊ​ያም አለ​በ​ሱት።,ወጸፈሩ ሐራ አክሊለ ዘሦክ ወአስተቀጸልዎ ላዕለ ርእሱ ወአልበስዎ ልብሰ ሜላት።,"The soldiers twisted together a crown of thorns and put it on his head, and dressed him in a purple robe." +ወደ እር​ሱም እየ​መጡ፥ “የአ​ይ​ሁድ ንጉሥ ሆይ፥ ሰላም ለአ​ንተ ይሁን” ይሉት ነበር፤ በጥ​ፊም ይመ​ቱት ነበር።,ወይመጽኡ ኀቤሁ ወይብልዎ በሓ ንጉሠ አይሁድ ወይጸፍዕዎ ገጾ።,"Over and over they went up to him and said, “Greetings, king of the Jews!” And they slapped him in the face." +ጲላ​ጦ​ስም እን​ደ​ገና ወደ ውጭ ወጣና፥ “እነሆ፥ በእ​ርሱ ላይ አን​ዲት በደል ስን​ኳን ያገ​ኘ​ሁ​በት እን​ደ​ሌለ ታውቁ ዘንድ ወደ ውጭ አወ​ጣ​ላ​ች​ኋ​ለሁ” አላ​ቸው።,ወወፅአ ካዕበ ጲላጦስ አፍኣ ወይቤሎሙ ናሁ አወፅኦ ለክሙ አፍኣ ከመ ታእምሩ ከመ አልቦ ዘረከብኩ ላዕሌሁ ጌጋይ ወኢአሐተኒ።,"Pilate came out of the palace again and said to the Jewish leaders, “Look! I’m bringing him out to you to let you know that I find no grounds for a charge against him.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም የእ​ሾህ አክ​ሊል ደፍቶ፥ የቀይ ሐር መጐ​ና​ጸ​ፊ​ያም ለብሶ ወደ ውጭ ወጣ፤ ጲላ​ጦ​ስም፥ “እነሆ፥ ሰው​ዬው” አላ​ቸው።,ወወፅአ እግዚእ ኢየሱስ አፍኣ እንዘ ይትቄጸል አክሊለ ዘሦክ ወይለብስ ሜላተ ወይቤሎሙ ጲላጦስ ነዋ ውእቱ ብእሲ።,"When Jesus came out, wearing the crown of thorns and the purple robe, Pilate said to them, “Here’s the man.”" +ሊቃነ ካህ​ና​ትና ሎሌ​ዎ​ቻ​ቸ​ውም ባዩት ጊዜ፥ “ስቀ​ለው! ስቀ​ለው!” እያሉ ጮሁ፤ ጲላ​ጦ​ስም፥ “እና​ንተ ራሳ​ችሁ ውሰ​ዱና ስቀ​ሉት፤ እኔስ በእ​ርሱ ላይ በደል አላ​ገ​ኘ​ሁ​በ​ትም” አላ​ቸው።,ወሶበ ርእይዎ ሊቃነ ካህናት ወወዓልያኒሆሙ ከልሑ ወይቤሉ ስቅሎ ስቅሎ ወይቤሎሙ ጲላጦስ ንሥእዎ ለሊክሙ ስቅልዎ አንሰ ኢረከብኩ ላዕሌሁ ጌጋየ።,"When the chief priests and their deputies saw him, they shouted out, “Crucify, crucify!”Pilate told them, “You take him and crucify him. I don’t find any grounds for a charge against him.”" +አይ​ሁ​ድም መል​ሰው፥ “እኛ ሕግ አለን፤ እንደ ሕጋ​ች​ንም ሊሞት ይገ​ባል፤ ራሱን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ አድ​ር​ጎ​አ​ልና” አሉት።,ወአውሥኡ አይሁድ ወይቤልዎ ንሕነሰ ሕግ ብነ ወበከመ ሕግነ ርቱዕ ይሙት እስመ ወልደ እግዚአብሔር ረሰየ ርእሶ።,"The Jewish leaders replied, “We have a Law, and according to this Law he ought to die because he made himself out to be God’s Son.”Pilate questions Jesus again" +ጲላ​ጦ​ስም ይህን ነገር ሰምቶ እጅግ ፈራ።ጲላ​ጦስ ዳግ​መኛ እንደ መረ​መ​ረው,ወሰሚዖ ጲላጦስ ዘንተ ነገረ ፈርሀ ፈድፋደ።,"When Pilate heard this word, he was even more afraid." +ደግ​ሞም ወደ ፍርድ አደ​ባ​ባይ ገባና ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን፥ “አንተ ከወ​ዴት ነህ?” አለው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ግን ምንም አል​መ​ለ​ሰ​ለ​ትም።,ወቦአ ካዕበ ኀበ ዐውድ ወይቤሎ ለእግዚእ ኢየሱስ እምአይቴ አንተ ወኢተሰጥዎ እግዚእ ኢየሱስ ወኢምንተኒ።,"He went back into the residence and spoke to Jesus, “Where are you from?” Jesus didn’t answer." +ጲላ​ጦ​ስም፥ “ለእ​ኔም አት​ነ​ግ​ረ​ኝ​ምን? ልሰ​ቅ​ልህ ሥል​ጣን እንደ አለኝ፥ ወይም ልፈ​ታህ ሥል​ጣን እን​ዳ​ለኝ፥ አታ​ው​ቅ​ምን?” አለው።,ወይቤሎ ጲላጦስ ሊተሂ ኢትነብበኒሁ ኢተአምርሁ ከመ ብዉሕ ሊተ እቅትልከሂ ወብዉሕ ሊተ አሕዩከሂ።,"So Pilate said, “You won’t speak to me? Don’t you know that I have authority to release you and also to crucify you?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ከሰ​ማይ ካል​ተ​ሰ​ጠህ በቀር በእኔ ላይ አን​ዳች ሥል​ጣን የለ​ህም፤ ስለ​ዚህ ለአ​ንተ አሳ​ልፎ የሰ​ጠኝ ሰው ታላቅ ኀጢ​ኣት አለ​በት” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ኢኮንከ ብዉሐ ላዕሌየ ወኢምንተኒ እመ ኢተውህበ ለከ እምሰማይ ወበእንተ ዝንቱ ለዘአግብአኒ ኀቤከ ዘየዐቢ ጌጋይ ላዕሌሁ።,"Jesus replied, “You would have no authority over me if it had not been given to you from above. That’s why the one who handed me over to you has the greater sin.”" +ስለ​ዚ​ህም ጲላ​ጦስ ሊፈ​ታው ወድዶ ነበር፤ አይ​ሁድ ግን፥ “ይህን ከፈ​ታ​ኸው የቄ​ሣር ወዳጅ አይ​ደ​ለ​ህም፤ ራሱን ንጉሥ የሚ​ያ​ደ​ርግ ሰው ሁሉ በቄ​ሣር ላይ የሚ​ያ​ምፅ ነውና” ብለው ጮሁ።ጲላ​ጦስ ወደ ሊቶ​ስ​ጥ​ሮስ እንደ አወ​ጣው,ወበእንተዝ ፈቀደ ጲላጦስ ያሕይዎ ወከልሑ አይሁድ ወይቤሉ እመ አሕየውኮ ለዝንቱ ኢኮንከ ዐርኮ ለቄሳር እስመ ኵሉ ዘያነግሥ ርእሶ ዐላዌ ነጋሢ ውእቱ።,"From that moment on, Pilate wanted to release Jesus.However, the Jewish leaders cried out, saying, “If you release this man, you aren’t a friend of the emperor! Anyone who makes himself out to be a king opposes the emperor!”" +ጲላ​ጦ​ስም ይህን ሰምቶ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ወደ ውጭ አወ​ጣው፤ በዕ​ብ​ራ​ይ​ስ​ጥም ገበታ ተብሎ በሚ​ጠ​ራው “ጸፍ​ጸፍ” በሚ​ሉት ቦታ ላይ በወ​ን​በር ተቀ​መጠ።,ወሰሚዖ ጲላጦስ ዘንተ ነገረ አውፅኦ ለእግዚእ ኢየሱስ አፍኣ ወነበረ ዲበ መንበር ውስተ መካን ዘስሙ ሊቶስጥሮስ ወበዕብራይስጥ ይብልዎ ገቦታ።,"When Pilate heard these words, he led Jesus out and seated him on the judge’s bench at the place called Stone Pavement ." +የፋ​ሲ​ካም የመ​ዘ​ጋ​ጀት ቀን ነበር፤ ጊዜ​ዉም ስድ​ስት ሰዓት ያህል ነበር፤ ጲላ​ጦ​ስም አይ​ሁ​ድን፥ “እነሆ፥ ንጉ​ሣ​ችሁ” አላ​ቸው፤,ወዐርበ ፋሲካ ወውእቱ ጊዜ ቀትር ዘስሱ ሰዓት ወይቤሎሙ ጲላጦስ ለአይሁድ ነዋ ንጉሥክሙ ወከልሑ ወይቤሉ አእትቶ ወስቅሎ።,"It was about noon on the Preparation Day for the Passover. Pilate said to the Jewish leaders, “Here’s your king.”" +እነ​ርሱ ግን፥ “አስ​ወ​ግ​ደው! ስቀ​ለው!” እያሉ ጮሁ። ጲላ​ጦ​ስም፥ “ንጉ​ሣ​ች​ሁን ልስ​ቀ​ለ​ውን?” አላ​ቸው፤ ሊቃነ ካህ​ና​ቱም፥ “ከቄ​ሣር በቀር ሌላ ንጉሥ የለ​ንም” ብለው መለሱ።ጌታ​ችን ስለ መሰ​ቀሉ,ወይቤሎሙ ጲላጦስ ለንጉሥክሙኑ እስቅሎ ወአውሥኡ ሊቃነ ካህናት ወይቤሉ አልብነ ንጉሥ ዘእንበለ ቄሳር።,"The Jewish leaders cried out, “Take him away! Take him away! Crucify him!”Pilate responded, “What? Do you want me to crucify your king?”“We have no king except the emperor,” the chief priests answered." +ከዚህ በኋላ ሊሰ​ቅ​ሉት አሳ​ልፎ ሰጣ​ቸው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስ​ንም ተቀ​ብ​ለው ወሰ​ዱት።,ወእምዝ ወሀቦሙ ይስቅልዎ ወተመጠውዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወአውፅእዎ አፍኣ።,Then Pilate handed Jesus over to be crucified.CrucifixionThe soldiers took Jesus prisoner. +መስ​ቀ​ሉ​ንም ተሸ​ክሞ በዕ​ብ​ራ​ይ​ስጥ ጎል​ጎታ ወደ ተባ​ለው ቀራ​ንዮ ወደ​ሚ​ባል ቦታ ወጣ።,ወወሰድዎ እንዘ ይጸውር መስቀሎ ውስተ መካን ዘስሙ ቀራንዮ ወበዕብራይስጥ ይብልዎ ጎልጎታ።,"Carrying his cross by himself, he went out to a place called Skull Place ." +በዚ​ያም ሰቀ​ሉት፤ ከእ​ር​ሱም ጋር አን​ዱን በቀኝ፥ አን​ዱ​ንም በግራ አድ​ር​ገው ሌሎች ሁለት ወን​በ​ዴ​ዎ​ችን ሰቀሉ፤ ኢየ​ሱ​ስ​ንም በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ሰቀሉ።,ወህየ ሰቀልዎ ወሰቀሉ ምስሌሁ ካልኣነ ክልኤተ ፈያተ አሐደ እምለፌ ወአሐደ እምለፌ ወማእከሎሙ ኢየሱስሃ።,"That’s where they crucified him—and two others with him, one on each side and Jesus in the middle." +ጲላ​ጦ​ስም ጽሕ​ፈት ጽፎ በመ​ስ​ቀሉ ላይ አኖረ፤ ጽሕ​ፈ​ቱም፥ “የአ​ይ​ሁድ ንጉሥ የና​ዝ​ሬቱ ኢየ​ሱስ” የሚል ነበር።,ወጸሐፈ ጲላጦስ መጽሐፈ ወአንበረ ዲበ መስቀሉ ወይብል መጽሐፉ ኢየሱስ ናዝራዊ ንጉሦሙ ለአይሁድ ውእቱ ዝንቱ።,"Pilate had a public notice written and posted on the cross. It read “Jesus the Nazarene, the king of the Jews.”" +ከአ​ይ​ሁ​ድም ይህ​ቺን ጽሕ​ፈት ያነ​በ​ብ​ዋት ብዙ​ዎች ነበሩ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን የሰ​ቀ​ሉ​በት ቦታ ለከ​ተማ ቅርብ ነበ​ርና፤ ጽሕ​ፈ​ቱም የተ​ጻ​ፈው በዕ​ብ​ራ​ይ​ስጥ፥ በሮ​ማ​ይ​ስ​ጥና በግ​ሪክ ነበር።,ወብዙኃን እምአይሁድ እለ አንበብዋ ለይእቲ መጽሐፍ እስመ ቅሩብ ውእቱ መካን ለሀገር ኀበ ሰቀልዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወጽሕፈቱ ጽሑፍ ውእቱ በዕብራይስጥ ወበሮማይስጥ ወበጽርእ።,"Many of the Jews read this sign, for the place where Jesus was crucified was near the city and it was written in Aramaic, Latin, and Greek." +ሊቃነ ካህ​ና​ትም ጲላ​ጦ​ስን አሉት፥ “እርሱ ራሱ ‘እኔ የአ​ይ​ሁድ ንጉሥ ነኝ’ እን​ዳለ እንጂ የአ​ይ​ሁድ ንጉሥ ብለህ አት​ጻፍ።”,ወይቤልዎ ሊቃነ ካህናት ለጲላጦስ ኢትጽሐፍ ከመ ውእቱ ንጉሦሙ ለአይሁድ አላ ለሊሁ ይቤ ንጉሦሙ ለአይሁድ አነ።,"Therefore, the Jewish chief priests complained to Pilate, “Don’t write, ‘The king of the Jews’ but ‘This man said, “I am the king of the Jews.”’”" +ጲላ​ጦ​ስም፥ “የጻ​ፍ​ሁ​ትን ጻፍሁ” ብሎ መለ​ሰ​ላ​ቸው።ልብ​ሱን እንደ ተካ​ፈሉ,ወአውሥአ ጲላጦስ ወይቤሎሙ ዘጸሐፍኩ ጸሐፍኩ።,"Pilate answered, “What I’ve written, I’ve written.”" +ጭፍ​ሮ​ችም ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን በሰ​ቀ​ሉት ጊዜ ልብ​ሶ​ቹን ወስ​ደው ከጭ​ፍ​ሮቹ ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ አራት ክፍል አድ​ር​ገው መደ​ቡት፤ ቀሚ​ሱ​ንም ወሰዱ፤ ቀሚ​ሱም ከላይ ጀምሮ የተ​ሠራ ሥረ​ወጥ እንጂ የተ​ሰፋ አል​ነ​በ​ረም።,ወሐራሰ ሶበ ሰቀልዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ነሥኡ አልባሲሁ ወረሰይዎ አርባዕተ ክፍለ ለለአሐዱ እምሐራ ወክዳኖሂ እልታኀ ዘአልቦ ርፍአት ዘእምላዕሉ እንመቱ።,"When the soldiers crucified Jesus, they took his clothes and his sandals, and divided them into four shares, one for each soldier. His shirt was seamless, woven as one piece from the top to the bottom." +እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም፥ “ዕጣ እን​ጣ​ጣ​ልና ለደ​ረሰ ይድ​ረ​ሰው እንጂ አን​ቅ​ደ​ደው ተባ​ባሉ፤” ይህም “ልብ​ሶ​ችን ለራ​ሳ​ቸው ተካ​ፈሉ፤ በቀ​ሚ​ሴም ላይ ዕጣ ተጣ​ጣሉ” ያለው የመ​ጽ​ሐፍ ቃል ይፈ​ጸም ዘንድ ነው፤ ጭፍ​ሮ​ችም እን​ዲሁ አደ​ረጉ።ጌታ እና​ቱን ለደቀ መዝ​ሙሩ አደራ ስለ መስ​ጠቱ,ወተባሀሉ በበይናቲሆሙ ኢንግምድ ወኢንስጥጥ አላ ንትፋሰስ ለዘረከቦ ይርከቦ ከመ ይብጻሕ ቃለ መጽሐፍ ዘይቤ «ተካፈሉ አልባስየ ለርእሶሙ ወተዓፀዉ ዲበ ዐራዝየ» ወከመዝ ገብሩ ሐራ።,"They said to each other, “Let’s not tear it. Let’s cast lots to see who will get it.” This was to fulfill the scripture, They divided my clothes among themselves, and they cast lots for my clothing. That’s what the soldiers did." +በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ መስ​ቀል አጠ​ገ​ብም እናቱ፥ የእ​ና​ቱም እኅት፥ የቀ​ለ​ዮ​ጳም ሚስት ማር​ያም��� መግ​ደ​ላ​ዊት ማር​ያ​ምም ቆመው ነበር።,ወይቀውማ ኀበ መስቀሉ ለእግዚእ ኢየሱስ እሙ ወእኅታ ለእሙ ወማርያም እንተ ቀለዮጳ ወማርያም መግደላዊት።,"Jesus’ mother and his mother’s sister, Mary the wife of Clopas, and Mary Magdalene stood near the cross." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እና​ቱ​ንና የሚ​ወ​ደ​ውን ደቀ መዝ​ሙ​ሩን ቆመው ባያ​ቸው ጊዜ እና​ቱን፥ “አንች ሆይ፥ እነሆ፥ ልጅሽ” አላት።,ወሶበ ርእዮሙ እግዚእ ኢየሱስ ለእሙ ለእሙ ወለረድኡ ዘያፈቅር ይቀውሙ ይቤላ ለእሙ ብእሲቶ ነዋ ወልድኪ።,"When Jesus saw his mother and the disciple whom he loved standing nearby, he said to his mother, “Woman, here is your son.”" +ከዚ​ህም በኋላ ደቀ መዝ​ሙ​ሩን፥ “እና​ትህ እነ​ኋት” አለው፤ ከዚ​ያ​ችም ሰዓት ጀምሮ ደቀ መዝ​ሙሩ ተቀ​ብሎ ወደ ቤቱ ወሰ​ዳት።ስለ ጌታ​ችን ሞት,ወይቤሎ ለውእቱኒ ረድኡ ነያ እምከ ወእምይእቲ ሰዓት ነሥኣ ውእቱ ረድእ ወአእተዋ ቤቶ።,"Then he said to the disciple, “Here is your mother.” And from that time on, this disciple took her into his home." +ከዚ​ህም በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ሁሉ እንደ ተፈ​ጸመ ባየ ጊዜ የመ​ጽ​ሐፉ ቃል ይፈ​ጸም ዘንድ “ተጠ​ማሁ” አለ።,ወእምዝ ሶበ ርእየ እግዚእ ኢየሱስ ከመ ተፈጸመ ኵሉ ከመ ይብጻሕ ቃለ መጽሐፍ ይቤ ጸማእኩ።,"After this, knowing that everything was already completed, in order to fulfill the scripture, Jesus said, “I am thirsty.”" +በዚ​ያም ሆም​ጣጤ የመ​ላ​በት ማሰሮ ነበር፤ እነ​ር​ሱም ሆም​ጣ​ጤ​ውን በሰ​ፍ​ነግ ሞል​ተው በስ​ምዛ ዘንግ ከአፉ አገ​ና​ኝ​ተው ጨመ​ቁት።,ወቦ ህየ ግምዔ ዘምሉእ ብሒአ ወመልኡ ሰፍነገ እምውእቱ ብሒእ ወአሰሩ በቈጽለ ሁስጱ ዲበ ኅለት ወአስተርከቡ ውስተ አፉሁ ወዐጸሩ።,"A jar full of sour wine was nearby, so the soldiers soaked a sponge in it, placed it on a hyssop branch, and held it up to his lips." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ሆም​ጣ​ጤ​ውን ቀምሶ፥ “ሁሉ ተፈ​ጸመ” አለ፤ ራሱ​ንም አዘ​ን​ብሎ ነፍ​ሱን ሰጠ።ከመ​ስ​ቀል ስለ መው​ረዱ,ወሰሪቦ ብሒአ እግዚእ ኢየሱስ ይቤ ተፈጸመ ኵሉ ወአጽነነ ርእሶ ወመጠወ ነፍሶ።,"When he had received the sour wine, Jesus said, “It is completed.” Bowing his head, he gave up his life.Witness at the cross" +አይ​ሁድ ግን የመ​ዘ​ጋ​ጀት ቀን ነበ​ርና፥ የዚ​ያች ሰን​በ​ትም ቀን ታላቅ ናትና “ሥጋ​ቸው በሰ​ን​በት በመ​ስ​ቀል ላይ አይ​ደር” አሉ፤ ጭን ጭና​ቸ​ው​ንም ሰብ​ረው ያወ​ር​ዷ​ቸው ዘንድ ጲላ​ጦ​ስን ለመ​ኑት።,ወአይሁድሰ እስመ ዐርብ ውእቱ ይቤሉ እላንቱ ሥጋት ኢይቢታ ዲበ መሳቅሊሆን በእንተ ሰንበት እስመ ዐባይ ዕለታ ለይእቲ ሰንበት ወሰአልዎ ለጲላጦስ ከመ ይስብሩ ቍየጺሆሙ ወያውርድዎሙ።,"It was the Preparation Day and the Jewish leaders didn’t want the bodies to remain on the cross on the Sabbath, especially since that Sabbath was an important day. So they asked Pilate to have the legs of those crucified broken and the bodies taken down." +ጭፍ​ሮ​ችም መጥ​ተው ከእ​ርሱ ጋር የተ​ሰ​ቀ​ሉ​ትን የአ​ን​ደ​ኛ​ው​ንና የሁ​ለ​ተ​ኛ​ውን ጭኖች ሰበሩ።,ወመጽኡ ሐራ ወሰበሩ ቍይጾ ለቀዳማዊ ወለካልኡኒ እለ ተሰቅሉ ምስሌሁ።,"Therefore, the soldiers came and broke the legs of the two men who were crucified with Jesus." +ወደ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ሄደው ፈጽሞ እንደ ሞተ ባዩ ጊዜ ጭኑን አል​ሰ​በ​ሩም።,ወሶበ ሖሩ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ርእይዎ ወረከብዎ ከመ ሰለጠ መዊተ ወኢሰበሩ ቍይጾ።,"When they came to Jesus, they saw that he was already dead so they didn’t break his legs." +ነገር ግን ከጭ​ፍ​ሮቹ አንዱ የቀኝ ጎኑን በጦር ወጋው፤ ያን​ጊ​ዜም ከእ​ርሱ ደምና ውኃ ወጣ።,አላ አሐዱ እምሐራ ረገዞ ገቦሁ ዘየማን በኲናት ወሶቤሃ ወፅአ እምኔሁ ደም ወማይ።,"However, one of the soldiers pierced his side with a spear, and immediately blood and water came out." +ያየ​ውም መሰ​ከረ፤ ምስ​ክ​ር​ነ​ቱ��� እው​ነት ነው፤ እር​ሱም እና​ንተ ልታ​ምኑ እው​ነት እን​ደ​ሚ​ና​ገር ያው​ቃል።,ወዘርእየ ስምዐ ኮነ ወጽድቅ ውእቱ ስምዑ ወአእመረ ውእቱ ከመ ጽድቀ ይነግር ከመ አንትሙሂ ትእመኑ።,"The one who saw this has testified, and his testimony is true. He knows that he speaks the truth, and he has testified so that you also can believe." +ይህ ሁሉ የሆ​ነው “ከእ​ርሱ ዐፅ​ሙን አት​ስ​በሩ” ያለው የመ​ጽ​ሐፍ ቃል ይፈ​ጸም ዘንድ ነው።,ወዝንቱ ኵሉ ዘኮነ ከመ ይብጻሕ ቃለ መጽሐፍ ዘይቤ «ዐጽሞ ኢትስብሩ እምኔሁ።»,"These things happened to fulfill the scripture, They won’t break any of his bones." +ሌላ​ዉም መጽ​ሐፍ ደግሞ“ የወ​ጉ​ትን ያዩ​ታል” ይላል።ወደ መቃ​ብር ስለ መው​ረዱ,ወካዕበ ይብል ካልእኒ መጽሐፍ «ሀለዎሙ ይርአይዎ ለዘወግእዎ።»ዘከመ ሰአለ ዮሴፍ ሥጋሁ ለእግዚእነ,"And another scripture says, They will look at him whom they have pierced.Jesus’ body is buried" +ከዚ​ህም በኋላ አይ​ሁ​ድን ስለ​ፈራ በስ​ውር የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ደቀ መዝ​ሙር የነ​በ​ረው የአ​ር​ማ​ት​ያስ ሰው ዮሴፍ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱ​ስን ሥጋ ይወ​ስድ ዘንድ ጲላ​ጦ​ስን ለመ​ነው፤ ጲላ​ጦ​ስም ፈቀ​ደ​ለት። እር​ሱም ሄዶ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱ​ስን ሥጋ ወሰደ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ሰአሎ ለጲላጦስ ዮሴፍ ዘአርማትያስ ወዝንቱ ረድኡ ለእግዚእ ኢየሱስ በኅቡእ በእንተ ፍርሀቶሙ ለአይሁድ ከመ ይንሣእ ሥጋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወአብሖ ጲላጦስ ወሖረ ውእቱኒ ወነሥአ ሥጋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"After this Joseph of Arimathea asked Pilate if he could take away the body of Jesus. Joseph was a disciple of Jesus, but a secret one because he feared the Jewish authorities. Pilate gave him permission, so he came and took the body away." +ቀድሞ በሌ​ሊት ወደ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ሄዶ የነ​በ​ረው ኒቆ​ዲ​ሞ​ስም መጣ፤ ቀብ​ተ​ውም የሚ​ቀ​ብ​ሩ​በ​ትን መቶ ወቄት የከ​ር​ቤና የሬት ቅል​ቅል ሽቶ አመጣ።,ወመጽአ ኒቆዲሞስኒ ዘሖረ ኀቤሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ቀዲሙ ሌሊተ ወአምጽአ ምእተ ልጥረ ከርቤ ወዓልወ ሕዉሰ በዘቦቱ ይቀብርዎ።,"Nicodemus, the one who at first had come to Jesus at night, was there too. He brought a mixture of myrrh and aloe, nearly seventy-five pounds in all." +እንደ አይ​ሁድ አገ​ና​ነዝ ሥር​ዐ​ትም የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱ​ስን ሥጋ ወስ​ደው ከሽቱ ጋር በበ​ፍታ ገነ​ዙት።,ወነሥኡ ሥጋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወገነዝዎ በመዋጥሐ ክታን ዘሰንዱናት ምስለ አፈው በከመ ሕገ አይሁድ ሶበ ይገንዙ ወይቀብሩ።,"Following Jewish burial customs, they took Jesus’ body and wrapped it, with the spices, in linen cloths." +በዚ​ያም በተ​ሰ​ቀ​ለ​በት ቦታ የአ​ት​ክ​ልት ስፍራ ነበር፤ በዚያ የአ​ት​ክ​ልት ስፍራ ውስ​ጥም በው​ስጡ ሰው ያል​ተ​ቀ​በ​ረ​በት አዲስ መቃ​ብር ነበር።,ወቦ ህየ ገነት ውስተ ውእቱ መካን ኀበ ሰቀልዎ ወውስተ ውእቱ ገነት ዝኅር ሐዲስ ዘአልቦ ዘተቀብረ ውስቴቱ።,"There was a garden in the place where Jesus was crucified, and in the garden was a new tomb in which no one had ever been laid." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስ​ንም በዚያ ቀበ​ሩት፤ ለአ​ይ​ሁድ የመ​ሰ​ና​ዳት ቀን ነበ​ርና፤ መቃ​ብ​ሩም ለሰ​ቀ​ሉ​በት ቦታ ቅርብ ነበር።,ወህየ ቀበርዎ ለእግዚእ ኢየሱስ እስመ ተፍጻሜተ ዐርቦሙ ውእቱ ለአይሁድ ወቅሩብ ውእቱ መቃብር ኀበ ሰቀልዎ።,"Because it was the Jewish Preparation Day and the tomb was nearby, they laid Jesus in it." +በሦ​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን የገ​ሊላ ክፍል በም​ት​ሆን በቃና ሰርግ ሆነ፤ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ እና​ትም በዚያ ነበ​ረች።,ወአመ ሣልስት ዕለት ከብካብ ኮነ በቃና ዘገሊላ ወሀለወት ህየ እሙ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"On the third day there was a wedding in Cana of Galilee. Jesus’ mother was there, and" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስና ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ።ስለ እናቱ ምልጃ,ወጸውዕዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወለአርዳኢሁ ውስተ ከብካብ።,Jesus and his disciples were also invited to the celebration. +የወ​ይን ጠጃ​ቸ​ውም ባለቀ ጊዜ እናቱ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን፥ “የወ​ይን ጠጅ እኮ የላ​ቸ​ውም” አለ​ችው።,ወሶበ ኀልቀ ወይኖሙ ትቤሎ እሙ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይንኬ አልቦሙ።,"When the wine ran out, Jesus’ mother said to him, “They don’t have any wine.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “አንቺ ሆይ ካንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አል​ደ​ረ​ሰም” አላት።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ ምንት ብየ ምስሌኪ ኦ ብእሲቶ ዓዲ ኢበጽሐ ጊዜየ።,"Jesus replied, “Woman, what does that have to do with me? My time hasn’t come yet.”" +እና​ቱም ለአ​ሳ​ላ​ፊ​ዎቹ፥ “የሚ​ላ​ች​ሁን ሁሉ አድ​ርጉ” አለ​ቻ​ቸው።ስለ መጀ​መ​ሪ​ያው ተአ​ምር,ወትቤሎሙ እሙ ለእለ ይትለአኩ ኵሎ ዘይቤለክሙ ግበሩ።,"His mother told the servants, “Do whatever he tells you.”" +በዚ​ያም እንደ አይ​ሁድ ልማድ የሚ​ያ​ነ​ጹ​ባ​ቸው ስድ​ስት የድ​ን​ጋይ ጋኖች ነበሩ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም እያ​ን​ዳ​ንዱ ሁለት ወይም ሦስት እን​ስራ ይይዙ ነበር።,ወሀለዋ ህየ መሣብክት ስድስቱ እለ እብን በዘያጥሕሩ ቦቶን አይሁድ ንቡራት ህየ ወያገምራ በበ ክልኤቱ ወበበ ሠለስቱ መስፈርት ዘቀሡት።,"Nearby were six stone water jars used for the Jewish cleansing ritual, each able to hold about twenty or thirty gallons." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ጋኖ​ቹን ውኃ ሙሉ​አ​ቸው” አላ​ቸው፤ እስከ አፋ​ቸ​ውም እስከ ላይ ሞሉ​አ​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ምልእዎንኬ ለእላ መሣብክት ማየ ወመልእዎን እስከ አፉሂን ወእስከ ላዕሎን።,"Jesus said to the servants, “Fill the jars with water,” and they filled them to the brim." +“አሁ​ንም ቅዱና ወስ​ዳ​ችሁ ለአ​ሳ​ዳ​ሪው ስጡት” አላ​ቸው፤ ወስ​ደ​ውም ሰጡት።,ወይቤሎሙ ቅድሑኬ ይእዜ ወሰዱ ወሀብዎ ለሊቀ ምርፋቅ ወወሰዱ ወወሀብዎ።,"Then he told them, “Now draw some from them and take it to the headwaiter,” and they did." +አሳ​ዳ​ሪ​ውም ያን የወ​ይን ጠጅ የሆ​ነ​ውን ውኃ ቀምሶ አደ​ነቀ፤ ከወ​ዴት እንደ መጣም አላ​ወ​ቀም፤ የቀ​ዱት አሳ​ላ​ፊ​ዎች ግን የወ​ይን ጠጅ የሆ​ነ​ውን ያን ውኃ ያውቁ ነበር። ውኃ​ዉን የሞሉ እነ​ርሱ ነበ​ሩና።,ወጥዒሞ አንከረ ሊቀ ምርፋቅ ውእተ ማየ ዘኮነ ወይነ ወኢያእመረ እምኀበ አምጽእዎ ወገዛእትሰ እለ ቀድሕዎ የአምሩ ውእተ ማየ ዘኮነ ወይነ።,"The headwaiter tasted the water that had become wine. He didn’t know where it came from, though the servants who had drawn the water knew.The headwaiter called the groom" +አሳ​ዳ​ሪ​ውም ሙሽ​ራ​ውን ጠርቶ፥ “ሰው ሁሉ መል​ካ​ሙን የወ​ይን ጠጅ አስ​ቀ​ድሞ ያጠ​ጣል፤ ከጠ​ገቡ በኋ​ላም ተር​ታ​ውን ያመ​ጣል፤ አንተ ግን መል​ካ​ሙን የወ​ይን ጠጅ እስ​ካ​ሁን አቈ​የህ” አለው።,ወጸውዖ ሊቀ ምርፋቅ ለመርዓዊ ወይቤሎ ኵሉ ሰብእ ዘይሤኒ ወይነ ያቀድም አስትዮ ወእምድኅረ ሰክሩ ያሰቲ ዘይቴሐት ወአንተሰ ዘይሤኒ ወይነ ዐቀብከ ወአስተደኀርከ እስከ ይእዜ።,"and said, “Everyone serves the good wine first. They bring out the second-rate wine only when the guests are drinking freely. You kept the good wine until now.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በቃና ዘገ​ሊላ ያደ​ረ​ገው የተ​አ​ም​ራት መጀ​መ​ሪያ ይህ ነው፤ ክብ​ሩ​ንም ገለጠ፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም አመ​ኑ​በት።ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ስለ መው​ጣቱ,ወዝንቱ ቀዳሜ ተአምር ዘገብረ እግዚእ ኢየሱስ በቃና ዘገሊላ ወአርአየ ስብሐቲሁ ወአምኑ ቦቱ አርዳኢሁ።ዘከመ ዐርገ እግዚእ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም,"This was the first miraculous sign that Jesus did in Cana of Galilee. He revealed his glory, and his disciples believed in him." +ከዚ​ህም በኋላ እር​ሱና እናቱ፥ ወን​ድ​ሞ​ቹና ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ወደ ቅፍ​ር​ና​ሆም ወረዱ፤ በዚ​ያም ብዙ ያ��​ደለ ጥቂት ቀን ተቀ​መጡ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ወረዱ ቅፍርናሆም ውእቱ ወእሙ ወአኀዊሁ ወአርዳኢሁ ወነበሩ ህየ ኅዳጠ መዋዕለ ወአኮ ብዙኀ።,"After this, Jesus and his mother, his brothers, and his disciples went down to Capernaum and stayed there for a few days.Jesus in Jerusalem at Passover" +የአ​ይ​ሁ​ድም የፋ​ሲ​ካ​ቸው በዓል ቀርቦ ነበር፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወጣ።,ወቀርበ በዓለ ፋሲካሆሙ ለአይሁድ ወዐርገ እግዚእ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም።ዘከመ ሰደዶሙ ለእለ ይሠይጡ ወይሣየጡ በምኵራብ,"It was nearly time for the Jewish Passover, and Jesus went up to Jerusalem." +በቤተ መቅ​ደ​ስም በሬ​ዎ​ች​ንና በጎ​ችን፥ ርግ​ቦ​ች​ንም የሚ​ሸ​ጡ​ትን፥ ገን​ዘብ ለዋ​ጮ​ች​ንም ተቀ​ም​ጠው አገኘ።,ወረከበ በምኵራብ እለ ይሠይጡ ወይሣየጡ አልሕምተ ወአባግዐ ወአርጋበ ወመወልጣነ እንዘ ይነብሩ።,"He found in the temple those who were selling cattle, sheep, and doves, as well as those involved in exchanging currency sitting there." +የገ​መ​ድም ጅራፍ አበጀ፤ በጎ​ች​ንና በሬ​ዎ​ችን፥ ሁሉ​ንም ከቤተ መቅ​ደስ አስ​ወጣ፤ የለ​ዋ​ጮ​ች​ንም ገን​ዘብ በተነ፤ ገበ​ታ​ዎ​ቻ​ቸ​ው​ንም ገለ​በጠ።,ወገብረ መቅሠፍተ ጥብጣቤ ዘሐብል ወሰደደ ኵሎ እምኵራብ አባግዐኒ ወአልሕምተኒ ወዘረወ ወርቆሙ ለመወልጣን ወገፍትዐ ማእዳቲሆሙ ወመናብርቲሆሙ ለእለ ይሠይጡ ርግበ ገንጰለ።,"He made a whip from ropes and chased them all out of the temple, including the cattle and the sheep. He scattered the coins and overturned the tables of those who exchanged currency." +ርግብ ሻጮ​ች​ንም፥ “ይህን ከዚህ አውጡ፤ የአ​ባ​ቴን ቤት የን​ግድ ቤት አታ​ድ​ርጉ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ለእለ ይሠይጡ አርጋበ አሰስሉ ወአውፅኡ ዘንተ እምዝየ ወኢትረስዩ ቤተ አቡየ ቤተ ምሥያጥ።,"He said to the dove sellers, “Get these things out of here! Don’t make my Father’s house a place of business.”" +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም፥ “የቤ​ትህ ቅናት በላኝ” የሚል ቃል ተጽፎ እን​ዳለ ዐሰቡ።ስለ መሞ​ቱና ስለ መነ​ሣቱ,ወተዘከሩ አርዳኢሁ ከመ ጽሑፍ ውእቱ ዘይብል «ቅንአተ ቤትከ በልዐኒ።»,"His disciples remembered that it is written, Passion for your house consumes me." +አይ​ሁ​ድም መል​ሰው፥ “ይህን የም​ታ​ደ​ርግ ምን ምል​ክት ታሳ​ያ​ለህ?” አሉት።,ወአውሥእዎ አይሁድ ወይቤልዎ ምንተ ትእምርተ ታርኢ ዘዘንተ ትገብር።,"Then the Jewish leaders asked him, “By what authority are you doing these things? What miraculous sign will you show us?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ይህን ቤተ መቅ​ደስ አፍ​ር​ሱት፤ በሦ​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን አነ​ሣ​ዋ​ለሁ” ብሎ መለ​ሰ​ላ​ቸው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ንሥትዎ ለዝንቱ ቤተ መቅደስ ወበሠሉስ ዕለት አነሥኦ።,"Jesus answered, “Destroy this temple and in three days I’ll raise it up.”" +አይ​ሁ​ድም፥ “ይህ ቤተ መቅ​ደስ በአ​ርባ ስድ​ስት ዓመት ተሠራ፤ አን​ተስ በሦ​ስት ቀኖች ውስጥ ታነ​ሣ​ዋ​ለ​ህን?” አሉት።,ወይቤልዎ አይሁድ በአርብዓ ወስድስቱ ዓመት ተሐንጸ ዝንቱ ቤተ መቅደስ ወአንተሰ በሠሉስ መዋዕል ታነሥኦ።,"The Jewish leaders replied, “It took forty-six years to build this temple, and you will raise it up in three days?”" +እርሱ ግን ይህን የተ​ና​ገ​ረው ቤተ መቅ​ደስ ስለ ተባለ ሰው​ነቱ ነበር።,ወውእቱሰ በእንተ ቤተ ሥጋሁ ይቤሎሙ፤,But the temple Jesus was talking about was his body. +ከሙ​ታን በተ​ነሣ ጊዜም ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ስለ​ዚህ እንደ ነገ​ራ​ቸው ዐሰቡ፤ በመ​ጻ​ሕ​ፍት ቃልና ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በነ​ገ​ራ​ቸ​ውም ነገር አመኑ።በበ​ዓሉ ውስጥ ብዙ​ዎቹ ስለ ማመ​ና​ቸው,ወአመ ተንሥአ እምነ ምዉታን ተዘከሩ አርዳኢሁ ከመ በእንተዝ ይቤሎሙ ወአምኑ በቃለ መጻሕፍት ወበቃለ እግዚእ ኢየሱስ ዘይቤሎሙ።,"After he was raised from the dead, his disciples remembered what he had said, and they believed the scripture and the word that Jesus had spoken." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በፋ​ሲካ በዓል በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ሳለ ብዙ ሰዎች ያደ​ረ​ገ​ውን ተአ​ም​ራት ባዩ ጊዜ በስሙ አመኑ።,ወእንዘ ሀሎ እግዚእ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም በበዓለ ፋሲካ ብዙኃን አምኑ በስሙ ሶበ ርእዩ ተኣምረ ዘገብረ።,"While Jesus was in Jerusalem for the Passover Festival, many believed in his name because they saw the miraculous signs that he did." +እርሱ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ግን አያ​ም​ና​ቸ​ውም ነበር፤ ሁሉን እያ​ን​ዳ​ን​ዱን ያው​ቀ​ዋ​ልና።,ወውእቱሰ እግዚእ ኢየሱስ ኢየአምኖሙ እስመ የአምሮ ለኵሉ ለለ አሐዱ።,But Jesus didn’t trust himself to them because he knew all people. +የሰ​ው​ንም ግብ​ሩን ሊነ​ግ​ሩት አይ​ሻም፤ እርሱ በሰው ያለ​ውን ያውቅ ነበ​ርና።,ወኢይፈቅድ ይንግርዎ ግዕዞ ለሰብእ እስመ ለሊሁ የአምሮ ለሰብእ።,"He didn’t need anyone to tell him about human nature, for he knew what human nature was." +ከሳ​ም​ን​ቱም በመ​ጀ​መ​ሪ​ያዉ ቀን ማር​ያም መግ​ደ​ላ​ዊት በማ​ለዳ ገና ጨለማ ሳለ ወደ መቃ​ብር መጣች፤ ድን​ጋ​ዩ​ንም ከመ​ቃ​ብሩ አፍ ተነ​ሥቶ አገ​ኘ​ችው።,ወበእሑድ ሰንበት መጽአት ማርያም መግደላዊት በጽባሕ ኀበ መቃብር እንዘ ዓዲሁ ጽልመት ወረከበት እብነ እቱተ እምአፈ መቃብር።,"Early in the morning of the first day of the week, while it was still dark, Mary Magdalene came to the tomb and saw that the stone had been taken away from the tomb." +ፈጥ​ናም ወደ ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስና ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ይወ​ደው ወደ ነበ​ረው ወደ​ዚያ ወደ ሌላዉ ደቀ መዝ​ሙር መጥታ፥ “ጌታ​ዬን ከመ​ቃ​ብር ወስ​ደ​ው​ታል፤ ወዴ​ትም እንደ ወሰ​ዱት አላ​ው​ቅም” አለ​ቻ​ቸው።,ወሮጸት ወበጽሐት ኀበ ስምዖን ጴጥሮስ ወኀበ ዝኩ ካልእ ረድእ ዘያፈቅሮ እግዚእ ኢየሱስ ወትቤሎሙ ነሥእዎ ለእግዚእየ እምውስተ መቃብር ወኢየአምር ኀበ ወሰድዎ።,"She ran to Simon Peter and the other disciple, the one whom Jesus loved, and said, “They have taken the Lord from the tomb, and we don’t know where they’ve put him.”" +ጴጥ​ሮ​ስና ያ ሌላዉ ደቀ መዝ​ሙ​ርም ወጥ​ተው ወደ መቃ​ብሩ ሄዱ።,ወወፅኡ ጴጥሮስ ወዝኩ ካልእ ረድእ ወሖሩ ኀበ መቃብር።,Peter and the other disciple left to go to the tomb. +ሁለ​ቱም በአ​ን​ድ​ነት ሲሮጡ ያ ሌላዉ ደቀ መዝ​ሙር ጴጥ​ሮ​ስን ቀድ​ሞት ወደ መቃ​ብሩ ደረሰ።,ወእንዘ ይረውጹ ክልኤሆሙ ኅቡረ በደሮ ለጴጥሮስ ዝኩ ካልእ ረድእ በጺሐ ኀበ መቃብር።,"They were running together, but the other disciple ran faster than Peter and was the first to arrive at the tomb." +ጐን​በስ ብሎም ሲመ​ለ​ከት በፍ​ታ​ዉን ተቀ​ምጦ አየ፤ ነገር ግን ወደ ውስጥ አል​ገ​ባም።,ወሶበ ሐወጸ ርእየ መዋጥሐ ንቡረ ወኢቦአ ባሕቱ።,"Bending down to take a look, he saw the linen cloths lying there, but he didn’t go in." +ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም ተከ​ት​ሎት ደረ​ሰና ወደ መቃ​ብሩ ገባ፤,ወተለዎ ስምዖን ጴጥሮስ ወበጽሐ ወቦአ ውስተ መቃብር ወረከበ መዋጥሐ ንቡረ ውስተ አሐዱ ገጽ።,"Following him, Simon Peter entered the tomb and saw the linen cloths lying there." +በፍ​ታ​ዉ​ንም በአ​ንድ ወገን ተቀ​ምጦ አየ፤ በራሱ ላይ የነ​በ​ረው መጠ​ም​ጠ​ሚ​ያም ሳይ​ቃ​ወስ ለብ​ቻው ተጠ​ቅ​ልሎ አየ፤ ከበ​ፍ​ታዉ ጋርም አል​ነ​በ​ረም።,ወሰበነኒ ዘዲበ ርእሱ እንተ ባሕቲቱ ጥብሉለ ወአኮ ምስለ መዋጥሕ።,He also saw the face cloth that had been on Jesus’ head. It wasn’t with the other clothes but was folded up in its own place. +ከዚ​ህም በኋላ አስ​ቀ​ድሞ ወደ መቃ​ብሩ የደ​ረ​ሰው ሌላዉ ደቀ መዝ​ሙር ገባ፤ አይ​ቶም አመነ፤,ወእምዝ ቦአ ዝኩኒ ካልእ ረድእ ዘበደሮ በጺሐ ኀበ መቃብር ወርእዩ ወአምኑ።,"Then the other disciple, the one who arrived at the tomb first, also went inside. He saw and believed." +ከሙ​ታን ተለ​ይቶ ይነሣ ዘንድ እንደ አለው በመ​ጻ​ሕ��ፍት የተ​ጻ​ፈ​ውን ገና አላ​ወ​ቁም ነበ​ርና።,እስመ ዓዲሁ ኢያእመሩ ዘውስተ መጻሕፍት ከመ ሀለዎ ይትነሣእ እምነ ምዉታን።,They didn’t yet understand the scripture that Jesus must rise from the dead. +ከዚ​ህም በኋላ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ተመ​ል​ሰው ወደ ቤታ​ቸው ገቡ።ለማ​ር​ያም መግ​ደ​ላ​ዊት እንደ ተገ​ለጠ,ወእምዝ ሖሩ ክልኤሆሙ አርዳኢሁ ወአተዉ ቤቶሙ።ዘከመ አስተርአያ እግዚእ ኢየሱስ ለማርያም መግደላዊት,Then the disciples returned to the place where they were staying.Jesus appears to Mary +ማር​ያም ግን ከመ​ቃ​ብሩ በስ​ተ​ውጭ እያ​ለ​ቀ​ሰች ቆማ ነበረ፤ እያ​ለ​ቀ​ሰ​ችም ወደ መቃ​ብሩ ጐን​በስ ብላ ተመ​ለ​ከ​ተች።,ወማርያምሰ ቆመት ኀበ መቃብር አፍኣ ወትበኪ ወእንዘ ትበኪ ሐወጸት ውስተ መቃብር።,"Mary stood outside near the tomb, crying. As she cried, she bent down to look into the tomb." +ሁለት መላ​እ​ክ​ት​ንም ነጭ ልብስ ለብ​ሰው የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ሥጋ በነ​በ​ረ​በት ቦታ አንዱ በራ​ስጌ፥ አን​ዱም በግ​ርጌ ተቀ​ም​ጠው አየች።,ወርእየት ክልኤተ መላእክተ በጸዓድው አልባስ ወይነብሩ አሐዱ ትርአሰ ወአሐዱ ትርጋፀ ኀበ ነበረ ሥጋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"She saw two angels dressed in white, seated where the body of Jesus had been, one at the head and one at the foot." +እነ​ዚያ መላ​እ​ክ​ትም፥ “አንቺ ሴት፥ ምን ያስ​ለ​ቅ​ስ​ሻል?” አሉ​አት፤ እር​ስ​ዋም፥ “ጌታ​ዬን ከመ​ቃ​ብር ውስጥ ወስ​ደ​ው​ታል፤ ወዴ​ትም እንደ ወሰ​ዱት አላ​ው​ቅም” አለ​ቻ​ቸው።,ወይቤልዋ እሙንቱ መላእክት ምንት ያበክየኪ ኦ ብእሲቶ ወመነ ተኀሥሢ ወትቤሎሙ ነሥእዎ ለእግዚእየ እምውስተ መቃብር ወኢየአምር ኀበ ወሰድዎ።,"The angels asked her, “Woman, why are you crying?”She replied, “They have taken away my Lord, and I don’t know where they’ve put him.”" +ይህ​ንም ተና​ግራ ወደ ኋላዋ መለስ ስትል ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ቆሞ አየ​ችው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እንደ ሆነ አላ​ወ​ቀ​ችም።,ወዘንተ ብሂላ ተመይጠት ድኅሬሃ ወርእየቶ ለእግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይቀውም ወኢያመረት ከመ እግዚእ ኢየሱስ ውእቱ።,"As soon as she had said this, she turned around and saw Jesus standing there, but she didn’t know it was Jesus." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “አንቺ ሴት፥ ምን ያስ​ለ​ቅ​ስ​ሻል? ማን​ንስ ትሺ​ያ​ለሽ?” አላት፤ እር​ስዋ ግን የአ​ት​ክ​ልት ቦታ ጠባቂ መስ​ሎ​አት፥ “ጌታዬ፥ አንተ ወስ​ደ​ኸው እንደ ሆነ ሄጄ ወደ እኔ እን​ዳ​መ​ጣ​ውና ሽቱ እን​ድ​ቀ​ባው ወዴት እንደ አኖ​ር​ኸው ንገ​ረኝ” አለ​ችው።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ ብእሲቶ ምንት ያበክየኪ ወመነ ተኀሥሢ ወመሰላ ላቲሰ ዐቃቤ ገነት ውእቱ ወትቤሎ እግዚእየ እመኒ አንተ ነሣእኮ ንግረኒ ኀበ ወሰድኮ ከመ እሑር አነ ወእንሥኦ ኀቤየ ወእቅብዖ ዕፍረተ።,"Jesus said to her, “Woman, why are you crying? Who are you looking for?”Thinking he was the gardener, she replied, “Sir, if you have carried him away, tell me where you have put him and I will get him.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ማር​ያም!” አላት፤ እር​ስ​ዋም መለስ ብላ በዕ​ብ​ራ​ይ​ስጥ ቋንቋ፥ “ረቡኒ!” አለ​ችው፤ ትር​ጓ​ሜ​ዉም “መም​ህር” ማለት ነው።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ ማርያም ወተመይጠት ወትቤሎ በነገረ ዕብራይስጥ ረቡኒ ዘበትርጓሜሁ ሊቅ ብሂል።,"Jesus said to her, “Mary.”She turned and said to him in Aramaic, “Rabbouni” ." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “አት​ን​ኪኝ፤ ገና ወደ አባቴ አላ​ረ​ግ​ሁ​ምና፤ ነገር ግን ወደ ወን​ድ​ሞች ሂጂና፦ ወደ አባቴ፥ ወደ አባ​ታ​ችሁ ወደ አም​ላኬ፥ ወደ አም​ላ​ካ​ች​ሁም አር​ጋ​ለሁ አለ ብለሽ ንገ​ሪ​አ​ቸው” አላት።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ ኢትልክፍኒ እስመ ዓዲ ኢዐረጉ ኀበ አቡየ ወሑሪ ባሕቱ ኀበ አኀውየ ወበሊዮሙ አዐር���አ ኀበ አቡየ ወአቡክሙ ኀበ አምላኪየ ወአምላክክሙ።,"Jesus said to her, “Don’t hold on to me, for I haven’t yet gone up to my Father. Go to my brothers and sisters and tell them, ‘I’m going up to my Father and your Father, to my God and your God.’”" +ማር​ያም መግ​ደ​ላ​ዊ​ትም ሄደች፤ ጌታን እንደ አየች፥ ይህ​ንም እን​ዳ​ላት ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ነገ​ረ​ቻ​ቸው።ጌታ​ችን ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ እንደ ተገ​ለ​ጠ​ላ​ቸው,ወሖረት ማርያም መግደላዊት ወአብሠረቶሙ ለአርዳኢሁ ወትቤሎሙ ርኢክዎ ለእግዚእነ ወነገረቶሙ ዘንተ ዘከመ ይቤላ።ዘከመ አስተርአዮሙ እግዚእ ኢየሱስ ለሐዋርያት,"Mary Magdalene left and announced to the disciples, “I’ve seen the Lord.” Then she told them what he said to her.Jesus appears to the disciples" +ያም ከሳ​ም​ንቱ የመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ቀን በመሸ ጊዜ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ አይ​ሁ​ድን ስለ ፈሩ ተሰ​ብ​ስ​በው የነ​በ​ሩ​በት ቤት ደጁ ተቈ​ልፎ ሳለ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ መጥቶ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ቆመና፥ “ሰላም ለእ​ና​ንተ ይሁን” አላ​ቸው።,ወመስዮ በይእቲ ዕለት ዘውእቱ እሑድ ሰንበት እንዘ ዕጽው ኆኅት ኀበ ሀለዉ አርዳኢሁ ጉቡኣን በእንተ ፍርሀቶሙ ለአይሁድ መጽአ እግዚእ ኢየሱስ ወቆመ ማእከሎሙ ወይቤሎሙ ሰላም ለክሙ።,"It was still the first day of the week. That evening, while the disciples were behind closed doors because they were afraid of the Jewish authorities, Jesus came and stood among them. He said, “Peace be with you.”" +ይህ​ንም ብሎ እጆ​ቹ​ንና ጎኑን አሳ​ያ​ቸው፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ጌታ​ች​ንን ባዩት ጊዜ ደስ አላ​ቸው።,ወዘንተ ብሂሎ አርአዮሙ እደዊሁ ወእገሪሁ ወገቦሁ ወተፈሥሑ አርዳኢሁ ሶበ ርእይዎ ለእግዚእነ።,"After he said this, he showed them his hands and his side. When the disciples saw the Lord, they were filled with joy." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ዳግ​መኛ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ሰላም ለእ​ና​ንተ ይሁን፤ አብ እኔን እንደ ላከኝ እን​ዲሁ እኔ እና​ን​ተን እል​ካ​ች​ኋ​ለሁ።”,ወይቤሎሙ ካዕበ እግዚእ ኢየሱስ ሰላም ለክሙ ወበከመ ፈነወኒ አብ ከማሁ አነሂ እፌንወክሙ።,"Jesus said to them again, “Peace be with you. As the Father sent me, so I am sending you.”" +ይህ​ንም ብሎ እፍ አለ​ባ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “መን​ፈስ ቅዱ​ስን ተቀ​በሉ።,ወዘንተ ብሂሎ ነፍኀ ላዕሌሆሙ ወይቤሎሙ ንሥኡ መንፈሰ ቅዱሰ።,"Then he breathed on them and said, “Receive the Holy Spirit." +ኀጢ​ኣ​ታ​ቸ​ውን ይቅር ያላ​ች​ሁ​ላ​ቸው ይሰ​ረ​ይ​ላ​ቸ​ዋል፤ ይቅር ያላ​ላ​ች​ኋ​ቸው ግን አይ​ሰ​ረ​ይ​ላ​ቸ​ውም።”ስለ ቶማስ,ለእለ ኀደግሙ ኀጢአት ይትኀደግ ሎሙ ወለእለሰ ኢኀደግሙ ኢይትኀደግ ሎሙ።በእንተ ቶማስ,"If you forgive anyone’s sins, they are forgiven; if you don’t forgive them, they aren’t forgiven.”Jesus appears to Thomas and the disciples" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በመጣ ጊዜ ዲዲ​ሞስ የሚ​ሉት ከዐ​ሥራ ሁለቱ ደቀ መዛ​ሙ​ርት አንዱ ቶማስ ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ጋር አል​ነ​በ​ረም።,ወቶማስ አሐዱ እምዐሠርቱ ወአሐዱ አርዳኢሁ ዘይብልዎ ዲዲሞስ ኢሀሎ ምስሌሆሙ ሶበ መጽአ እግዚእ ኢየሱስ።,"Thomas, the one called Didymus, one of the Twelve, wasn’t with the disciples when Jesus came." +ሌሎች ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትም፥ “ጌታ​ች​ንን አየ​ነው” አሉት፤ እርሱ ግን፥ “የች​ን​ካ​ሩን ምል​ክት በእጁ ካላ​የሁ፥ ጣቴ​ንም ወደ ተቸ​ነ​ከ​ረ​በት ካል​ጨ​መ​ርሁ፥ እጄ​ንም ወደ ጎኑ ካላ​ገ​ባሁ አላ​ም​ንም” አላ​ቸው።,ወይቤልዎ ካልኣኒሁ አርዳእ ርኢናሁ ለእግዚእነ ወይቤሎሙ እመ ኢርኢኩ እደዊሁ ወእገሪሁ ኀበ ቀነውዎ ወእመ ኢወደይኩ አጽባዕትየ ውስተ ቅንዋቲሁ ወእመ ኢያባእኩ እዴየ ውስተ ገቦሁ ኢየአምን።,"The other disciples told him, “We’ve seen the Lord!”But he replied, “Unless I see the nail marks in his hands, put my finger in the wounds left by the nails, and put my hand into his side, I won’t believe.”" +ከስ​ም​ንት ቀን በኋ​ላም ዳግ​መኛ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ በው​ስጡ ሳሉ፥ ቶማ​ስም አብ​ሮ​አ​ቸው ሳለ በሩ እንደ ተዘጋ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ መጣ፤ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም ቆመና፥ “ሰላም ለእ​ና​ንተ ይሁን” አላ​ቸው።,ወእምድኅረ ሰሙን መዋዕል እንዘ ሀለዉ ካዕበ አርዳኢሁ ውስጠ ወቶማስኒ ሀሎ ምስሌሆሙ እንዘ ዕጽው ኆኅት መጽአ እግዚእ ኢየሱስ ወቆመ ማእከሎሙ ወይቤሎሙ ሰላም ለክሙ።,"After eight days his disciples were again in a house and Thomas was with them. Even though the doors were locked, Jesus entered and stood among them. He said, “Peace be with you.”" +ከዚ​ህም በኋላ ቶማ​ስን፥ “ጣት​ህን ወዲህ አም​ጣና እጆ​ችን እይ፤ እጅ​ህ​ንም አም​ጣና ወደ ጎኔ አግባ፤ እመን እንጂ ተጠ​ራ​ጣሪ አት​ሁን” አለው።,ወእምዝ ይቤሎ ለቶማስ አምጽእ አጽባዕተከ ዝየ ወርኢ እደውየ ወእገርየ ወሀብ እዴከ ወአብእ ውስተ ገቦየ ወኢትኩን ናፋቄ አላ እመን።,"Then he said to Thomas, “Put your finger here. Look at my hands. Put your hand into my side. No more disbelief. Believe!”" +ቶማ​ስም፥ “ጌታዬ አም​ላ​ኬም” ብሎ መለሰ።,ወአውሥአ ቶማስ ወይቤሎ እግዚእየ ወአምላኪየ።,"Thomas responded to Jesus, “My Lord and my God!”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ስለ አየ​ኸኝ አመ​ን​ህን? ብፁ​ዓ​ንስ ሳያዩ የሚ​ያ​ምኑ ናቸው” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ እስመ ርኢከኒሁ አመንከኒ ብፁዓንሰ እለ እንዘ ኢይሬእዩኒ የአምኑኒ።,"Jesus replied, “Do you believe because you see me? Happy are those who don’t see and yet believe.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በዚህ መጽ​ሐፍ ያል​ተ​ጻፈ ብዙ ሌላ ተአ​ም​ራት በደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ፊት አደ​ረገ።,ወብዙኃተ ካልኣተ ተኣምራተ ገብረ እግዚእ ኢየሱስ በቅድመ አርዳኢሁ ዘኢተጽሕፈ ውስተ ዝንቱ መጽሐፍ።,"Then Jesus did many other miraculous signs in his disciples’ presence, signs that aren’t recorded in this scroll." +ነገር ግን ይህ የተ​ጻፈ ኢየ​ሱስ እርሱ ክር​ስ​ቶስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ እንደ ሆነ እና​ንተ ታምኑ ዘንድ፥ አም​ና​ች​ሁም በስሙ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን ታገኙ ዘንድ ነው።,ወዝንቱሰ ተጽሕፈ እምኔሆን ከመ ትእመኑ አንትሙ ከመ እግዚእ ኢየሱስ ውእቱ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ወአሚነክሙ ሕይወተ ዘለዓለም ትርከቡ በስመ ዚኣሁ።,"But these things are written so that you will believe that Jesus is the Christ, God’s Son, and that believing, you will have life in his name." +ከዚ​ህም በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በጥ​ብ​ር​ያ​ዶስ ባሕር አጠ​ገብ ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ እን​ደ​ገና ተገ​ለ​ጠ​ላ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም ተገ​ለ​ጠ​ላ​ቸው።,ወእምዝ ካዕበ አስተርአዮሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ በብሔረ ጥብርያዶስ።,"Later, Jesus himself appeared again to his disciples at the Sea of Tiberias. This is how it happened:" +ስም​ዖን ጴጥ​ሮስ፥ ዲዲ​ሞስ የሚ​ሉት ቶማስ፥ ከገ​ሊላ ቃና የሆ​ነው ናት​ና​ኤል፥ የዘ​ብ​ዴ​ዎስ ልጆ​ችና ሌሎ​ችም ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ሁለት አብ​ረው ነበሩ።,ወከመዝ አስተርአዮሙ እንዘ ሀለዉ ኅቡረ ስምዖን ጴጥሮስ ወቶማስ ዘይብልዎ ዲዲሞስ ወናትናኤል ዘቃና ዘገሊላ ወደቂቀ ዘብዴዎስ ወዓዲ ካልኣን ክልኤቱ እምውስተ አርዳኢሁ።,"Simon Peter, Thomas , Nathanael from Cana in Galilee, Zebedee’s sons, and two other disciples were together." +ስም​ዖን ጴጥ​ሮስ፥ “እኔ ዓሣ ላጠ​ምድ እሄ​ዳ​ለሁ” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “እኛም አብ​ረ​ንህ እን​መ​ጣ​ለን” አሉት፤ ሄደ​ውም ወደ ታንኳ ገቡ፤ ግን በዚ​ያች ሌሊት የያ​ዙት ምንም የለም።,ወይቤሎሙ ስምዖን ጴጥሮስ አንሰ አሐውር ከመ አሥግር ዓሣ ወይቤልዎ ካልኣኒሁ አርዳእ ንሕነኒ ንመጽእ ምስሌከ ወሖሩ ወዐርጉ ሐመረ ወአልቦ ዘአሥገሩ በይእቲ ሌሊት ወኢምንተኒ።,"Simon Peter told them, “I’m going fishing.”They said, “We’ll go with you.” They set out in a boat, but throughout the night they caught nothing." +በነጋ ጊዜም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በባ​ሕሩ ዳር ቆሞ ነበር፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም አዩት፤ ግን ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ እንደ ሆነ አላ​ወ​ቁም።,ወጸቢሖ ይቀውም እግዚእ ኢየሱስ ውስተ ሐይቅ ወርእይዎ አርዳኢሁ ወኢያእመሩ ከመ እግዚእ ኢየሱስ ውእቱ።,"Early in the morning, Jesus stood on the shore, but the disciples didn’t realize it was Jesus." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ልጆች ሆይ አን​ዳች የሚ​በላ ነገር አላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “የለም” አሉት።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ደቂቅየ ቦኑ ብክሙ ዘንበልዕ ወይቤልዎ አልቦ።,"Jesus called to them, “Children, have you caught anything to eat?”They answered him, “No.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “መረ​ባ​ች​ሁን በታ​ን​ኳ​ዪቱ በስ​ተ​ቀኝ በኩል ጣሉ፤ ታገ​ኛ​ላ​ች​ሁም” አላ​ቸው፤ መረ​ባ​ቸ​ው​ንም በጣሉ ጊዜ ከተ​ያ​ዘው ዓሣ ብዛት የተ​ነሣ ስቦ ማው​ጣት ተሳ​ና​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አውርዱ መሣግሪክሙ ኀበ ይምነ ሐመር ወትረክቡ ብዙኀ ወይቤልዎ ሰራሕነ ኵላ ሌሊተ ወአልቦ ዘረከብነ ወኢምንተኒ ወበቃልከሰ ናወርድ ወአውሪዶሙ መሣግሪሆሙ ስእኑ እንከ ስሒበ እምብዝኀ ዓሣት ዘተሠግረ።,"He said, “Cast your net on the right side of the boat and you will find some.”So they did, and there were so many fish that they couldn’t haul in the net." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ይወ​ደው የነ​በረ ያ ደቀ መዝ​ሙ​ርም ለጴ​ጥ​ሮስ፥ “ጌታ​ችን ነው እኮ” አለው፤ ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም ጌታ​ችን እንደ ሆነ በሰማ ጊዜ የሚ​ለ​ብ​ሰ​ውን ልብስ አን​ሥቶ በወ​ገቡ ታጠቀ፤ ራቁ​ቱን ነበ​ርና ወደ ባሕር ተወ​ረ​ወረ።,ወይቤሎ ለጴጥሮስ ዝኩ ካልእ ረድእ ዘያፈቅሮ እግዚእ ኢየሱስ እግዚእነ ውእቱ ወሰሚዖ ስምዖን ጴጥሮስ ከመ እግዚእነ ውእቱ ነሥአ ዐራዞ ሰንዱነ ዘይትዐጸፍ ወቀነተ ውስተ ሐቌሁ እስመ ዕራቁ ውእቱ ወተወርወ ውስተ ባሕር።,"Then the disciple whom Jesus loved said to Peter, “It’s the Lord!” When Simon Peter heard it was the Lord, he wrapped his coat around himself and jumped into the water." +ሌሎች ደቀ መዛ​ሙ​ርት ግን በታ​ንኳ መጡ፤ ከሁ​ለት መቶ ክንድ ያህል በቀር ከም​ድር አል​ራ​ቁም ነበ​ርና፤ ዓሣ የመ​ላ​ባ​ቸ​ውን መረ​ቦ​ቻ​ቸ​ው​ንም እየ​ሳቡ ሄዱ።,ወካልኣንሰ አርዳእ በሐመር በጽሑ እስመ ኢኮኑ ርሑቃነ እምድር ዘአንበለ መጠነ ክልኤ ምእት በእመት ወሖሩ እንዘ ይስሕቡ መሣግሪሆሙ ዘውስቴቶን ዓሣት።,"The other disciples followed in the boat, dragging the net full of fish, for they weren’t far from shore, only about one hundred yards." +ወደ ምድ​ርም በወ​ረዱ ጊዜ ፍሙ መርቶ፥ ዓሣም በላዩ ሆኖ፥ እን​ጀ​ራም ተሠ​ርቶ አገኙ።,ወወሪዶሙ ምድረ ረከቡ ፍሕመ ብቍጸ ወዓሣ ጥቡሰ ወኅብስተ ሥሩዐ።,"When they landed, they saw a fire there, with fish on it, and some bread." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “አሁን ከያ​ዛ​ች​ኋ​ቸው ዓሣ​ዎች አምጡ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አምጽኡ እምዓሣት ዘአኀዝክሙ ይእዜ።,"Jesus said to them, “Bring some of the fish that you’ve just caught.”" +ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም ወደ ታንኳ ገብቶ መቶ አምሳ ሦስት ታላ​ላቅ ዓሣ​ዎ​ችን መልቶ የነ​በ​ረ​ውን መረብ ወደ ምድር ሳበ፤ ብዛ​ቱም ይህን ያህል ሲሆን መረቡ አል​ተ​ቀ​ደ​ደም።,ወዐርገ ስምዖን ጴጥሮስ ውስተ ሐመር ወሰሐበ መሥገርተ ውስተ ምድር ዘምሉእ ውስቴቱ ዓሣተ ዐበይተ ምእተ ወኀምሳ ወሠለስተ ወእንዘ መጠነዝ ብዙኁ ኢተሠጠ መሥገርቱ።,"Simon Peter got up and pulled the net to shore. It was full of large fish, one hundred fifty-three of them. Yet the net hadn’t torn, even with so many fish." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ኑ፥ ምሳ ብሉ” አላ​ቸው፤ ከደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም አንተ ማነህ? ብሎ ሊጠ​ይ​ቀው የደ​ፈረ የለም፤ ጌታ​ችን እንደ ሆነ ዐው​ቀ​ዋ​ልና።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ንዑ ንምሳሕ ወአልቦ ዘተኀበለ እምአርዳኢሁ ይሰአሎ ወይበሎ መኑ አንተ እስመ አእመሩ ከመ እግዚእነ ውእቱ።,"Jesus said to them, “Come and have breakfast.” None of the disciples could bring themselves to ask him, “Who are you?” They knew it was the Lord." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መጣና ኅብ​ስ​ቱን አን​ሥቶ ሰጣ​ቸው፤ ከዓ​ሣ​ውም እን​ዲሁ።,ወመጽአ እግዚእ ኢየሱስ ወነሥአ ኅብስተ ወወሀቦሙ ወእምዓሣሁኒ ከማሁ።,"Jesus came, took the bread, and gave it to them. He did the same with the fish." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ከሙ​ታን ተለ​ይቶ ከተ​ነሣ በኋላ ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ሲገ​ለ​ጥ​ላ​ቸው ይህ ሦስ​ተኛ ጊዜዉ ነበር።ጌታ​ችን ጴጥ​ሮ​ስን ትወ​ደ​ኛ​ለህ ወይ ብሎ እንደ ጠየ​ቀው,ወዝንቱ ሣልሱ እንዘ ያስተርእዮሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ ተንሢኦ እምነ ምዉታን።ዘከመ አዕቀቦ እግዚእ ኢየሱስ ለጴጥሮስ አባግዒሁ,This was now the third time Jesus appeared to his disciples after he was raised from the dead.Jesus and Peter +ምሳም ከበሉ በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ፦ ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስን፥ “የዮና ልጅ ስም​ዖን ሆይ፥ ከእ​ነ​ዚህ ይልቅ ትወ​ደ​ኛ​ለ​ህን?” አለው፤ እር​ሱም፥ “አዎን፥ ጌታዬ ሆይ፥ እኔ እን​ደ​ም​ወ​ድህ አንተ ታው​ቃ​ለህ” አለው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “በጎ​ችን ጠብቅ” አለው።,ወእምድኅረ መስሑ ይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ለስምዖን ጴጥሮስ ስምዖን ወልደ ዮና ታፈቅረኒኑ ፈድፋደ እምእሉ ወይቤሎ እወ እግዚኦ ለሊከ ተአምር ከመ አነ አፈቅረከ ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ረዐይኬ አባግዕየ።,"When they finished eating, Jesus asked Simon Peter, “Simon son of John, do you love me more than these?”Simon replied, “Yes, Lord, you know I love you.”Jesus said to him, “Feed my lambs.”" +ዳግ​መ​ኛም፥ “የዮና ልጅ ስም​ዖን ሆይ፥ ትወ​ደ​ኛ​ለ​ህን?” አለው፤ እር​ሱም፥ “አዎን፥ ጌታዬ ሆይ፥ እኔ እን​ደ​ም​ወ​ድህ አንተ ታው​ቃ​ለህ” አለው፤ “ጠቦ​ቶ​ችን አሰ​ማራ” አለው።,ወካዕበ ይቤሎ ዳግመ ስምዖን ወልደ ዮና ታፈቅረኒኑ ወይቤሎ እወ እግዚኦ አንተ ተአምር ከመ አነ አፈቅረከ ወይቤሎ ረዐይኬ መሐስእየ።,"Jesus asked a second time, “Simon son of John, do you love me?”Simon replied, “Yes, Lord, you know I love you.”Jesus said to him, “Take care of my sheep.”" +ሦስ​ተኛ ጊዜም፥ “የዮና ልጅ ስም​ዖን ሆይ፥ ትወ​ደ​ኛ​ለ​ህን?” አለው፤ ጴጥ​ሮ​ስም ሦስት ጊዜ ትወ​ደ​ኛ​ለ​ህን? ስላ​ለው ተከዘ፤ “ጌታዬ ሆይ፥ አንተ ሁሉን ታው​ቃ​ለህ፤ እኔም እን​ደ​ም​ወ​ድህ አንተ ታው​ቃ​ለህ” አለው፤ “እን​ኪ​ያስ ግል​ገ​ሎ​ችን ጠብቅ” አለው።,ወይቤሎ ሥልሰ ስምዖን ወልደ ዮና ታፈቅረኒኑ ወተከዘ ጴጥሮስ እስመ ይቤሎ ሥልሰ ታፈቅረኒኑ ወይቤሎ እግዚኦ ለሊከ ተአምር ኵሎ ወለሊከ ትጤይቅ ከመ አነ አፈቅረከ ወይቤሎ ረዐይኬ አባግዕትየ።,"He asked a third time, “Simon son of John, do you love me?”Peter was sad that Jesus asked him a third time, “Do you love me?” He replied, “Lord, you know everything; you know I love you.”Jesus said to him, “Feed my sheep." +“እው​ነት እው​ነት እል​ሃ​ለሁ፤ አንተ ጐል​ማሳ ሳለህ በገዛ እጅህ ወገ​ብ​ህን ታጥ​ቀህ ወደ ወደ​ድ​ኸው ትሄድ ነበር፤ በሸ​መ​ገ​ልህ ጊዜ ግን እጆ​ች​ህን ትዘ​ረ​ጋ​ለህ፤ ወገ​ብ​ህ​ንም ሌላ ያስ​ታ​ጥ​ቅ​ሃል፤ ወደ​ማ​ት​ወ​ደ​ውም ይወ​ስ​ድ​ሃል።”,አማን አማን እብለከ አመ ወሬዛ አንተ ለሊከ ትቀንት ሐቌከ ወተሐውር ኀበ ፈቀድከ ወአመሰ ልህቀ ታነሥእ እደዊከ ወባዕድ ያቀንተከ ሐቌከ ወይወስደከ ኀበ ኢፈቀድከ።,"I assure you that when you were younger you tied your own belt and walked around wherever you wanted. When you grow old, you will stretch out your hands and another will tie your belt and lead you where you don’t want to go.”" +በምን ሞት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያከ​ብር ዘንድ እን​ዳ​ለው ሲያ​መ​ለ​ክት ይህን ተና​ገረ፤ ይህ​ንም ብሎ ተከ​ተ​ለኝ አለው።ስለ ወን​ጌ​ላ​ዊው ዮሐ​ንስ,ወዘንተ ይቤሎ እንዘ ይኤምሮ በአይ ሞት ሀለዎ ይሰብሖ ለእግዚአብሔር ወዘንተ ብሂሎ ይቤሎ ትልወኒ።,"He said this to show the kind of death by which Peter would glorify God. After saying this, Jesus said to Peter, “Follow me.”Jesus and the disciple whom he loved" +ጴጥ​ሮ​ስም መለስ ብሎ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ይወ​ደው የነ​በ​ረ​ውን ያን ደቀ መዝ​ሙር ሲከ​ተ​ለው አየ፤ እር​ሱም ራት ሲበሉ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ አጠ​ገብ የነ​በ​ረ​ውና “ጌታ ሆይ፥ አሳ​ልፎ የሚ​ሰ​ጥህ ማነው?” ያለው ነው።,ወተመዪጦ ጴጥሮስ ርእዮ ለዝኩ ረድእ ዘያፈቅሮ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይተልዎ ወውእቱ ረድእ ዘረፈቀ ዲበ እንግድዓሁ ለእግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይዴረሩ ወዘይቤሎ እግዚኦ መኑ ውእቱ ዘያገብአከ።,"Peter turned around and saw the disciple whom Jesus loved following them. This was the one who had leaned against Jesus at the meal and asked him, “Lord, who is going to betray you?”" +ጴጥ​ሮ​ስም እር​ሱን አይቶ፥ “ጌታ ሆይ፥ ይህስ እን​ዴት ይሆ​ናል?” አለው።,ወኪያሁ ርእዮ ጴጥሮስ ይቤሎ ለእግዚእ ኢየሱስ እግዚኦ ዝኬ እፎ።,"When Peter saw this disciple, he said to Jesus, “Lord, what about him?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እስ​ክ​መጣ ይኖር ዘንድ ብወ​ድ​ድስ አን​ተን ምን አግ​ዶህ፤ አንተ ግን ተከ​ተ​ለኝ” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ እመኬ ፈቀድኩ የሀሉ እስከ ሶበ እመጽእ ሚ ላዕሌከ ወአንተሰ ትልወኒ።,"Jesus replied, “If I want him to remain until I come, what difference does that make to you? You must follow me.”" +ያም ደቀ መዝ​ሙር እን​ደ​ማ​ይ​ሞት ይህ ነገር በወ​ን​ድ​ሞች ዘንድ ተነ​ገረ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ግን፥ “እስ​ክ​መጣ ድረስ ይኖር ዘንድ ብወ​ድ​ድስ አን​ተን ምን አግ​ዶህ” አለ እንጂ አይ​ሞ​ትም አላ​ለ​ውም።,ወወፅአ ዝንቱ ነገር በኀበ አኀው ከመ ውእቱ ረድእ ኢይመውት ወባሕቱ እግዚእ ኢየሱስ ኢይቤሎ ኢይመውት አላ ይቤ እመ ፈቀድኩ የሀሉ እስከ ሶበ እመጽእ ሚ ላዕሌከ።,"Therefore, the word spread among the brothers and sisters that this disciple wouldn’t die. However, Jesus didn’t say he wouldn’t die, but only, “If I want him to remain until I come, what difference does that make to you?”" +ስለ​ዚህ ነገር ምስ​ክር የሆነ፥ ስለ እር​ሱም ይህን የጻፈ ይህ ደቀ መዝ​ሙር ነው፤ ምስ​ክ​ር​ነ​ቱም እው​ነት እንደ ሆነ እኛ እና​ው​ቃ​ለን።,ወዝንቱ ውእቱ ረድእ ዘኮነ ሰማዕተ በእንተዝ ወዘሂ ጸሐፈ በእንቲኣሁ ዘንተ ወንሕነ ነአምር ከመ ጽድቅ ውእቱ ስምዑ።,This is the disciple who testifies concerning these things and who wrote them down. We know that his testimony is true. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ የሠ​ራ​ቸው ሌሎች ብዙ ሥራ​ዎች አሉ፤ ሁሉ እያ​ን​ዳ​ንዱ ቢጻፍ ግን የተ​ጻ​ፉ​ትን መጻ​ሕ​ፍት ዓለም ስን​ኳን ባል​ቻ​ላ​ቸ​ውም ነበር።ከዐ​ሥራ ሁለቱ ሐዋ​ር​ያት አንዱ የዘ​ብ​ዴ​ዎስ ልጅ ሐዋ​ር​ያው ዮሐ​ንስ ጌታ​ችን በሥጋ ወደ ሰማይ ባረገ በሠ​ላሳ ዓመት፥ ቄሳር ኔሮን በነ​ገሠ በሰ​ባት ዓመት በዮ​ና​ና​ው​ያን ቋንቋ ለኤ​ፌ​ሶን ሰዎች የጻ​ፈ​ፍው ወን​ጌል ተፈ​ጸመ። ምስ​ጋና ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይሁን። አሜን።,ወዘንተ ገብረ እግዚእ ኢየሱስ ወቦ ባዕዳትኒ ብዙኃት ግብራት ዘገብረ እግዚእ ኢየሱስ ወሶበ ተጽሕፈ ኵሉ በበአሐዱ እምኢያግመሮ ዓለም ጥቀ ለመጻሕፍቲሁ ዘተጽሕፈ።መልአ ጽሕፈተ ብሥራቱ ለዮሐንስ ሐዋርያ ወልደ ዘብዴዎስ አሐዱ እም ዐሠርቱ ወክልኤቱ ሐዋርያት ዘጸሐፎ በልሳነ ዮናናውያን ለሰብአ ሀገረ ኤፌሶን እምድኅረ ዕርገቱ ለእግዚእነ በሥጋ ውስተ ሰማይ በሠላሳ ዓመት ወሰብዐቱ ዓመተ መንግሥቱ ለኔሮን ቄሳር ንጉሠ ሮም።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,"Jesus did many other things as well. If all of them were recorded, I imagine the world itself wouldn’t have enough room for the scrolls that would be written." +ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያን ወገን የአ​ይ​ሁድ አለቃ የሆነ ኒቆ​ዲ​ሞስ የተ​ባለ አንድ ሰው ነበረ።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ እምፈሪሳውያን ዘስሙ ኒቆዲሞስ መልአኮሙ ለአይሁድ።,"There was a Pharisee named Nicodemus, a Jewish leader." +እር​ሱም በሌ​ሊት ወደ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ መጥቶ እን​ዲህ አለው፥ “መም​ህር ሆይ፥ ልታ​ስ​ተ​ምር ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ እንደ መጣህ እና​ው​ቃ​ለን፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ርሱ ጋር ከሆነ በቀር አንተ የም​ታ​ደ​ር​ገ​ውን ይህን ተአ​ምር ሊያ​ደ​ርግ የሚ​ችል የለ​ምና።”,ወውእቱ መጽአ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ቀዲሙ ሌሊተ ወይቤሎ ረቢ ነአምር ከመ እምኀበ እግዚአብሔር መጻእከ ከመ ትኩን መምህረ እስመ አልቦ ዘይክል ይግበር ዘንተ ተአምረ ዘአንተ ትገብር ዘእንበለ ዘእግዚአብሔር ምስሌሁ።,"He came to Jesus at night and said to him, “Rabbi, we know that you are a teacher who has come from God, for no one could do these miraculous signs that you do unless God is with him.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “እው​ነት እው​ነት እል​ሀ​ለሁ፤ ዳግ​መኛ ያል​ተ​ወ​ለደ ሰው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት ለማ​የት አይ​ች​ልም” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አማን አማን እብለከ ዘኢተወልደ ዳግመ ኢይሬእያ ለመንግሥተ እግዚአብሔር።,"Jesus answered, “I assure you, unless someone is born anew, it’s not possible to see God’s kingdom.”" +ኒቆ​ዲ​ሞ​ስም፥ “ሰው ከሸ​መ​ገለ በኋላ ዳግ​መኛ መወ​ለድ እን​ደ​ምን ይች​ላል? ዳግ​መኛ ይወ​ለድ ዘንድ ወደ እናቱ ማኅ​ፀን ተመ​ልሶ መግ​ባት ይች​ላ​ልን?” አለው።,ወይቤሎ ኒቆዲሞስ እፎ ይክል ሰብእ ዳግመ ተወልዶ እምድኅረ ልህቀ ይክልኑ በዊአ ወገቢአ ውስተ ከርሠ እሙ ወይትወለድ ዳግመ።,"Nicodemus asked, “How is it possible for an adult to be born? It’s impossible to enter the mother’s womb for a second time and be born, isn’t it?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አለው፥ “እው​ነት እው​ነት እል​ሀ​ለሁ፤ ዳግ​መኛ ከው​ኃና ከመ​ን​ፈስ ቅዱስ ያል​ተ​ወ​ለደ ሰው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት ሊገባ አይ​ች​ልም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አማን አማን እብለከ ዘኢተወልደ ዳግመ እማይ ወእመንፈስ ቅዱስ ኢይክል በዊአ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"Jesus answered, “I assure you, unless someone is born of water and the Spirit, it’s not possible to enter God’s kingdom." +ከሥጋ የተ​ወ​ለደ ሥጋ ነውና፤ ከመ​ን​ፈ​ስም የተ​ወ​ለደ መን​ፈስ ነውና።,እስመ ዘተወልደ እምሥጋ ሥጋ ውእቱ ወዘተወልደ እመንፈስ መንፈስ ውእቱ።,"Whatever is born of the flesh is flesh, and whatever is born of the Spirit is spirit." +ስለ​ዚ​ህም ዳግ​መኛ ልት​ወ​ለዱ ይገ​ባ​ች​ኋል ስለ አል​ሁህ አታ​ድ​ንቅ።,ወበእንተ ዝንቱ ኢታንክር እስመ እቤለከ ሀለወክሙ ትትወለዱ ዳግመ።,"Don’t be surprised that I said to you, ‘You must be born anew.’" +ነፋስ ወደ ወደ​ደው ይነ​ፍ​ሳ​ልና፤ ድም​ፁ​ንም ትሰ​ማ​ለህ፤ ነገር ግን ከየት እን​ደ​ሚ​መጣ ወዴ​ትም እን​ደ​ሚ​ሄድ አታ​ው​ቅም፤ ከመ​ን​ፈስ የሚ​ወ​ለድ ሁሉ እን​ዲሁ ነው።”,እስመ መንፈስ ኀበ ፈቀደ ይነፍኅ ወቃሎ ትሰምዕ ወኢተአምር እምኀበ ይመጽእ ወኀበሂ የሐውር ከማሁኬ ውእቱ ኵሉ ዘይትወለድ እመንፈስ ቅዱስ።,"God’s Spirit blows wherever it wishes. You hear its sound, but you don’t know where it comes from or where it is going. It’s the same with everyone who is born of the Spirit.”" +ኒቆ​ዲ​ሞ​ስም መልሶ፥ “ይህ ሊሆን እን​ዴት ይቻ​ላል?” አለው።,ወአውሥአ ኒቆዲሞስ ወይቤሎ እፎ ይትከሀል ዝንቱ ይኩን።,"Nicodemus said, “How are these things possible?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መል���፥ “አንተ የእ​ስ​ራ​ኤል መም​ህ​ራ​ቸው ነህ፤ ነገር ግን እን​ዴት ይህን አታ​ው​ቅም?” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አንተ ሊቆሙ ለእስራኤል ወዘንተ ነገረ ኢተአምር።,"“Jesus answered, “You are a teacher of Israel and you don’t know these things?" +እው​ነት እው​ነት እል​ሃ​ለሁ፤ የም​ና​ው​ቀ​ውን እን​ና​ገ​ራ​ለን፤ ያየ​ነ​ው​ንም እን​መ​ሰ​ክ​ራ​ለን፤ ነገር ግን ምስ​ክ​ር​ነ​ታ​ች​ንን አት​ቀ​በ​ሉ​ንም።,አማን አማን እብለከ ከመ ዘነአምር ንነግር ወበዘርኢነ ሰማዕተ ንከውን ወስምዐነሰ ተአብዩነ ነሢአ።,"I assure you that we speak about what we know and testify about what we have seen, but you don’t receive our testimony." +በም​ድር ያለ​ውን ስነ​ግ​ራ​ችሁ ካላ​መ​ና​ች​ሁኝ በሰ​ማይ ያለ​ውን ብነ​ግ​ራ​ችሁ እን​ዴት ታም​ኑ​ኛ​ላ​ችሁ?,ወሶበ እንዘ ዘበምድር እነግረክሙ ኢተአምኑኒ እፎ እንከ ተአምኑኒ እመ ነገርኩክሙ ዘበሰማያት።,"If I have told you about earthly things and you don’t believe, how will you believe if I tell you about heavenly things?" +ከሰ​ማይ ከወ​ረ​ደው የሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም፤ እር​ሱም በሰ​ማይ የሚ​ኖ​ረው ነው።,ወአልቦ ዘዐርገ ውስተ ሰማይ ዘእንበለ ዘወረደ እምሰማይ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ዘውእቱ ይነብር ውስተ ሰማይ።,"No one has gone up to heaven except the one who came down from heaven, the Human One." +ሙሴ በም​ድረ በዳ እባ​ቡን እንደ ሰቀ​ለው የሰው ልጅ እን​ዲሁ ይሰ​ቀል ዘንድ አለው።,ወበከመ ሙሴ ሰቀሎ ለአርዌ ምድር በገዳም ከማሁ ሀለዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ይሰቀል።,"Just as Moses lifted up the snake in the wilderness, so must the Human One be lifted up" +ያመ​ነ​በት ሁሉ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕያው ሆኖ እን​ዲ​ኖር እንጂ እን​ዳ​ይ​ጠፋ።,ከመ ኵሉ ዘየአምን ቦቱ ኢይትኀጐል አላ የሐዩ ለዓለም።,so that everyone who believes in him will have eternal life. +በእ​ርሱ የሚ​ያ​ምን ሁሉ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን እን​ዲ​ያ​ገኝ እንጂ እን​ዳ​ይ​ጠፋ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አን​ድያ ልጁን ቤዛ አድ​ርጎ እስ​ኪ​ሰጥ ድረስ ዓለ​ሙን እን​ዲህ ወዶ​ታ​ልና።,እስመ ከመዝ አፍቀሮ እግዚአብሔር ለዓለም እስከ ወልዶ ዋሕደ መጠወ ወወሀበ ቤዛ ለኵሉ ከመ ኵሉ ዘየአምን ቦቱ ኢይትኀጐል አላ ይረክብ ሕይወተ ዘለዓለም።,"God so loved the world that he gave his only Son, so that everyone who believes in him won’t perish but will have eternal life." +ዓለም በእ​ርሱ ይድን ዘንድ ነው እንጂ በዓ​ለም እን​ዲ​ፈ​ርድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጁን ወደ​ዚህ ዓለም አል​ላ​ከ​ው​ምና።,እስመ ኢፈነዎ እግዚአብሔር ለወልዱ ውስተ ዓለም ከመ ይኰንኖ ለዓለም ዘእንበለ ከመ ያሕይዎ ለዓለም በእንቲኣሁ።,"God didn’t send his Son into the world to judge the world, but that the world might be saved through him." +በእ​ርሱ ያመነ አይ​ፈ​ረ​ድ​በ​ትም፤ በእ​ርሱ ያላ​መነ ግን ፈጽሞ ተፈ​ር​ዶ​በ​ታል፤ በአ​ንዱ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ስም አላ​መ​ነ​ምና።,ዘየአምን ቦቱ ኢይትኴነን ወዘሰ ኢየአምን ቦቱ ወድአ ተኰነነ እስመ ኢአምነ በስመ ወልደ እግዚአብሔር ዋሕድ።,"Whoever believes in him isn’t judged; whoever doesn’t believe in him is already judged, because they don’t believe in the name of God’s only Son." +ፍር​ዱም ይህ ነው፤ ብር​ሃን ወደ ዓለም መጥ​ቶ​አ​ልና፤ ሰውም ሥራው ክፉ ስለ​ሆነ ከብ​ር​ሃን ይልቅ ጨለ​ማን መር​ጦ​አ​ልና።,ወዝ ውእቱ ኵነኔሁ እስመ ብርሃን መጽአ ውስተ ዓለም ወአብደረ ሰብእ ጽልመተ እምብርሃን ፈድፋደ እስመ እኩይ ምግባሩ።,"“This is the basis for judgment: The light came into the world, and people loved darkness more than the light, for their actions are evil." +ሥራው ክፉ የሆነ ሁሉ ብር​ሃ​ንን ይጠ​ላ​ልና፤ ክፉም ስለ​ሆነ ሥራው እን​ዳ​ይ​ገ​ለ​ጥ​በት ወደ ብር​ሃን ��ይ​መ​ጣም።,እስመ ኵሉ ዘእኩይ ምግባሩ ይጸልእ ብርሃነ ወኢይመጽእ ኀበ ብርሃን ከመ ኢይትከሠቶ ምግባሩ እስመ እኩይ ውእቱ።,All who do wicked things hate the light and don’t come to the light for fear that their actions will be exposed to the light. +እው​ነ​ትን የሚ​ሠራ ግን ሥራው ይገ​ለጥ ዘንድ ወደ ብር​ሃን ይመ​ጣል፤ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ብሎ ይሠ​ራ​ልና።ጌታ​ችን ወደ ይሁዳ ምድር ስለ መሄዱ,ወዘሰ ጽድቀ ይገብር ይመጽእ ኀበ ብርሃን ከመ ያስተርኢ ምግባሩ እስመ በእንተ እግዚአብሔር ይገብር።በእንተ ካልእ ስምዑ ለዮሐንስ,Whoever does the truth comes to the light so that it can be seen that their actions were done in God.”John’s final witness +ከዚ​ህም በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ጋር ወደ ይሁዳ ምድር ሄደ፤ በዚ​ያም እያ​ጠ​መቀ አብ​ሮ​አ​ቸው ተቀ​መጠ።,ወእምዝ ሖረ እግዚእ ኢየሱስ ምስለ አርዳኢሁ ውስተ ምድረ ይሁዳ ወህየ ነበረ ምስሌሆሙ እንዘ ያጠምቅ።,"After this Jesus and his disciples went into Judea, where he spent some time with them and was baptizing." +ዮሐ​ን​ስም በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ በሳ​ሌም አቅ​ራ​ቢያ በሄ​ኖን ያጠ​ምቅ ነበር፤ በዚያ ብዙ ውኃ ነበ​ርና፤ ብዙ ሰዎ​ችም ወደ እርሱ እየ​መጡ ያጠ​ም​ቃ​ቸው ነበር።,ወሀሎ ዮሐንስኒ ያጠምቅ በሄኖን በቅሩበ ሳሌም በማዕዶተ ዮርዳኖስ እስመ ቦቱ ህየ ብዙኅ ማያት ወይመጽኡ ኀቤሁ ብዙኃን ወያጠምቆሙ።,"John was baptizing at Aenon near Salem because there was a lot of water there, and people were coming to him and being baptized." +ዮሐ​ንስ ገና ወደ ወኅኒ ቤት አል​ገ​ባም ነበ​ርና።ስለ ማን​ጻት የተ​ደ​ረገ ክር​ክር,እስመ ዓዲሁ ኢተወድየ ዮሐንስ ውስተ ቤተ ሞቅሕ።, +ከዚ​ህም በኋላ በዮ​ሐ​ንስ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትና በአ​ይ​ሁድ መካ​ከል ስለ ማን​ጻት ክር​ክር ሆነ፤,ወእምዝ ኮነ ተኃሥሦ ማእከለ አርዳኢሁ ለዮሐንስ ምስለ አይሁድ በእንተ አጥሕሮ።,A debate started between John’s disciples and a certain Jew about cleansing rituals. +ወደ ዮሐ​ን​ስም ሄደው፥ “መም​ህር ሆይ፥ በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ ካንተ ጋር የነ​በ​ረው፥ አን​ተም የመ​ሰ​ከ​ር​ህ​ለት እርሱ እነሆ፥ ያጠ​ም​ቃል፤ ሁሉም ወደ እርሱ ይሄ​ዳል” አሉት።,ወሖሩ ኀበ ዮሐንስ ወይቤልዎ ረቢ ዝኩ ዘምስሌከ ሀሎ በማዕዶተ ዮርዳኖስ ዘአንተ ሰማዕተ ኮንከ በእንቲኣሁ ናሁ ሀሎ ውእቱሂ ያጠምቅ ወኵሉ የሐውር ኀቤሁ።,"They came to John and said, “Rabbi, look! The man who was with you across the Jordan, the one about whom you testified, is baptizing and everyone is flocking to him.”" +ዮሐ​ን​ስም መልሶ እን​ዲህ አለ፥ “ሰው ከሰ​ማይ ካል​ተ​ሰ​ጠው በስ​ተ​ቀር እርሱ ራሱ ጸጋን ገን​ዘብ ሊያ​ደ​ርግ ምንም አይ​ች​ልም።,ወአውሥአ ዮሐንስ ወይቤ ኢይክል ሰብእ ነሢአ ጸጋ ለሊሁ ወኢምንተኒ እመ ኢተውህበ ሎቱ እምሰማይ።,"John replied, “No one can receive anything unless it is given from heaven." +እኔ ክር​ስ​ቶስ አይ​ደ​ለ​ሁም፤ ነገር ግን እን​ድ​ሰ​ብ​ክ​ለት ከእ​ርሱ በፊት ተል​ኬ​አ​ለሁ እን​ዳ​ል​ኋ​ችሁ እና​ንተ ራሳ​ችሁ ምስ​ክ​ሮች ናችሁ።,አንትሙ ለሊክሙ ሰማዕትየ ከመ እቤለክሙ አንሰ ኢኮንኩ ክርስቶስሃ ዳእሙ ተፈነውኩ ቅድሜሁ እስብክ።,You yourselves can testify that I said that I’m not the Christ but that I’m the one sent before him. +ሙሽራ ያለ​ችው ሙሽራ ነው፤ ቆሞ የሚ​ሰ​ማው የሙ​ሽ​ራው ሚዜ ግን በሙ​ሽ​ራው ቃል እጅግ ደስ ይለ​ዋል፤ የእኔ ደስታ አሁን ተፈ​ጸ​መች።,ዘቦቱ መርዓት መርዓዊ ውእቱ ወአርኩሰ ለመርዓዊ ዘይቀውም ወይሰምዖ ፍሥሓ ይትፌሣሕ በእንተ ቃለ መርዓዊ ወመርዓት ወፍሥሓ ዚኣየሰ ናሁ ተፈጸመት።,"The groom is the one who is getting married. The friend of the groom stands close by and, when he hears him, is overjoyed at the groom’s voice. Therefore, my joy is now complete." +የእ​ርሱ ትበ​ዛ​ለች፤ የእኔ ግን ታንስ ዘንድ ይገ​ባል።”,ወእንቲኣሁሰ ትበዝኅ ወእንቲኣየሰ ተሰልጠት።,He must increase and I must decrease. +ከላይ የመ​ጣው ከሁሉ በላይ ነው፤ ከም​ድር የተ​ገ​ኘ​ውም ምድ​ራዊ ነው፤ የም​ድ​ሩ​ንም ይና​ገ​ራል፤ ከሰ​ማይ የመ​ጣው ግን ከሁሉ በላይ ነው።,እስመ ዘእምላዕሉ መጽአ መልዕልተ ኵሉ ውእቱ ወዘእምድርሰ ምድራዊ ውእቱ ወዘበምድር ይነገር ወዘሰ እምሰማይ መጽአ መልዕልተ ኵሉ ውእቱ።,The one who comes from above is above all things. The one who is from the earth belongs to the earth and speaks as one from the earth. The one who comes from heaven is above all things. +ባየ​ውና በሰ​ማው ይመ​ሰ​ክ​ራል፤ ነገር ግን ምስ​ክ​ር​ነ​ቱን የሚ​ቀ​በ​ለው የለም።,ወበዘርእየ ወበዘሰምዐ ሰማዕተ ይከውን ወስምዖሰ አልቦ ዘይትዌከፎ።,"He testifies to what he has seen and heard, but no one accepts his testimony." +ምስ​ክ​ር​ነ​ቱን የተ​ቀ​በለ ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እው​ነ​ተኛ እንደ ሆነ አተመ።,ወለዘሰ ተወክፎ ስምዖ ዐተቦ እግዚአብሔር እስመ ጻድቅ ውእቱ።,Whoever accepts his testimony confirms that God is true. +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የላ​ከው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ይና​ገ​ራል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈ​ሱን ሰፍሮ አይ​ሰ​ጥ​ምና።,ወዘእግዚአብሔር ፈነዎ ቃለ እግዚአብሔር ይነግር እስመ አኮ በመስፈርት ዘይሁብ እግዚአብሔር መንፈሶ።,The one whom God sent speaks God’s words because God gives the Spirit generously. +አብ ልጁን ይወ​ዳ​ልና፥ ሁሉን በእጁ ሰጠው።,አብሰ ያፈቅር ወልዶ ወኵሎ ኵነኔሁ አወፈዮ ውስተ እዴሁ።,The Father loves the Son and gives everything into his hands. +በወ​ልድ የሚ​ያ​ምን የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት አለው፤ በወ​ልድ የማ​ያ​ምን ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የቍጣ መቅ​ሠ​ፍት በላዩ ይኖ​ራል እንጂ ሕይ​ወ​ትን አያ​ይም።,ዘየአምን በወልድ ቦ ሕይወት ዘለዓለም ወዘሰ ኢየአምን በወልድ ኢይሬእያ ለሕይወት ዘለዓለም አላ መቅሠፍተ መዓቱ ለእግዚአብሔር ይነብር ላዕሌሁ።,"Whoever believes in the Son has eternal life. Whoever doesn’t believe in the Son won’t see life, but the angry judgment of God remains on them.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከዮ​ሐ​ንስ ይልቅ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትን እንደ አበ​ዛና እን​ደ​ሚ​ያ​ጠ​ምቅ ፈሪ​ሳ​ው​ያን መስ​ማ​ታ​ቸ​ውን ዐወቀ።,ወአእሚሮ እግዚእ ኢየሱስ ከመ ሰምዑ ፈሪሳውያን ከመ በዝኁ አርዳኢሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወአብዝኁ አጥመቆ እምዮሐንስ።,Jesus learned that the Pharisees had heard that he was making more disciples and baptizing more than John . +ነገር ግን ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ እንጂ እርሱ ራሱ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ አላ​ጠ​መ​ቀም።,ወባሕቱ ለሊሁሰ እግዚእ ኢየሱስ ኢያጥመቀ ዳእሙ አርዳኢሁ።, +የይ​ሁ​ዳ​ንም ምድር ትቶ ዳግ​መኛ ወደ ገሊላ ሄደ።,ወኀደጋ ለምድረ ይሁዳ ወሖረ ካዕበ ገሊላ፤,"Therefore, he left Judea and went back to Galilee.Jesus in Samaria" +በሰ​ማ​ርያ በኩ​ልም ሲያ​ልፍ ሳለ፥,ወእንዘ ሀለዎ ይኅልፍ እንተ ሰማርያ።,Jesus had to go through Samaria. +ያዕ​ቆብ ለልጁ ለዮ​ሴፍ በሰ​ጠው በወ​ይን ቦታ አቅ​ራ​ቢያ ወደ አለ​ችው ሲካር ወደ​ም​ት​ባ​ለው የሰ​ማ​ርያ ከተማ ደረሰ።,በጽሐ ሀገረ ሳምር እንተ ስማ ሲካር ቅሩበ ዐጸደ ወይን ዘወሀቦ ያዕቆብ ለዮሴፍ ወልዱ።,"He came to a Samaritan city called Sychar, which was near the land Jacob had given to his son Joseph." +በዚ​ያም የያ​ዕ​ቆብ የውኃ ጕድ​ጓድ ነበረ። ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መን​ገድ በመ​ሄድ ደክሞ በዚያ ጕድ​ጓድ አጠ​ገብ ተቀ​መጠ፤ ጊዜ​ውም ስድ​ስት ሰዓት ያህል ነበር።ስለ ሳም​ራ​ዊት ሴት,ወሀሎ ህየ ዐዘቅተ ማይ ዘያዕቆብ ወደኪሞ እግዚእ ኢየሱስ በሐዊረ ፍኖት ነበረ ህየ ኀበ ውእቱ ዐዘቅት ወቀትር ሶቤሃ ጊዜ ስሱ ሰዓት።በእንተ ሳምራዊት,"Jacob’s well was there. Jesus was tired from his journey, so he sat down at the well. It was about noon." +እነሆ፥ ከሰ​ማ​ርያ አን​ዲት ሴት ውኃ ልት​ቀዳ መጣች፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ውኃ አጠ​ጪኝ” አላት።,ወናሁ መጽአት ብእሲት እምሰማርያ ከመ ትቅዳሕ ማየ ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ አስትይኒ ማየ።,"A Samaritan woman came to the well to draw water. Jesus said to her, “Give me some water to drink.”" +ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ምግብ ሊገዙ ወደ ከተማ ሄደው ነበ​ርና።,እስመ አርዳኢሁሰ ሖሩ ሀገረ ከመ ይሣየጡ ሲሳዮሙ።,His disciples had gone into the city to buy him some food. +ያቺ የሰ​ማ​ርያ ሴትም፥ “አንተ አይ​ሁ​ዳዊ ስት​ሆን፥ እኔም ሳም​ራ​ዊት ስሆን እን​ዴት ከእኔ ዘንድ ውኃ ልት​ጠጣ ትለ​ም​ና​ለህ?” አለ​ችው፤ አይ​ሁድ ከሳ​ም​ራ​ው​ያን ጋር በሥ​ር​ዐት አይ​ተ​ባ​በ​ሩም ነበ​ርና።,ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት ሳምራዊት እፎኑ እንዘ አይሁዳዊ አንተ ትስእል እምኀቤየ ትስተይ ማየ እንዘ ሳምራዊት አነ እስመ ኢየኀብሩ ሕርመተ አይሁድ ምስለ ሳምራውያን።,"The Samaritan woman asked, “Why do you, a Jewish man, ask for something to drink from me, a Samaritan woman?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ስጦ​ታና ውኃ አጠ​ጪኝ ብሎ የሚ​ለ​ም​ንሽ ማን እንደ ሆነ ብታ​ው​ቂስ አንቺ ደግሞ በለ​መ​ን​ሺው ነበር፤ እር​ሱም የሕ​ይ​ወ​ትን ውኃ በሰ​ጠሽ ነበር” ብሎ መለ​ሰ​ላት።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤላ ሶበሰ ተአምሪ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ወመኑ ውእቱ ዘይስእለኪ ወይብለኪ አስትይኒ ማየ አንቲኒ ዓዲ እምሰአልኪዮ ወውእቱኒ እምወሀበኪ ማየ ሕይወት።,"Jesus responded, “If you recognized God’s gift and who is saying to you, ‘Give me some water to drink,’ you would be asking him and he would give you living water.”" +ያቺ ሴትም እን​ዲህ አለ​ችው፥ “ጌታዬ መቅጃ እንኳ የለ​ህም፤ ጕድ​ጓ​ዱም ጥልቅ ነው፤ እን​ግ​ዲህ የሕ​ይ​ወት ውኃ ከወ​ዴት ታገ​ኛ​ለህ?,ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት እግዚእየ ማሕየብኒ አልብከ ወዐዘቅቱኒ ዕሙቅ ውእቱ እምአይቴ እንከ ለከ ማየ ሕይወት።,"The woman said to him, “Sir, you don’t have a bucket and the well is deep. Where would you get this living water?" +ይህን ጕድ​ጓድ ከሰ​ጠን ከአ​ባ​ታ​ችን ከያ​ዕ​ቆብ አንተ ትበ​ል​ጣ​ለ​ህን? እር​ሱም ልጆ​ቹም፥ ከብ​ቶ​ቹም ከእ​ርሱ ጠጥ​ተ​ዋል።”,አንተኑ ተዐቢ እምያዕቆብ አቡነ ዘወሀበነ ዘንተ ዐዘቅተ ውእቱኒ ሰትየ እምኔሃ ወአንስትያሁኒ፤ ወደቂቁኒ ወእንስሳሁኒ።,"You aren’t greater than our father Jacob, are you? He gave this well to us, and he drank from it himself, as did his sons and his livestock.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላት፥ “ከዚህ ውኃ የሚ​ጠጣ ሁሉ ዳግ​መኛ ይጠ​ማል።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤላ ኵሉ ዘይሰቲ እምዝ ማይ ይጸምእ ዳግመ።,"Jesus answered, “Everyone who drinks this water will be thirsty again," +እኔ ከም​ሰ​ጠው ውኃ የሚ​ጠጣ ግን ለዘ​ለ​ዓ​ለም አይ​ጠ​ማም፤ እኔ የም​ሰ​ጠው ውኃ በው​ስጡ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት የሚ​ፈ​ልቅ የውኃ ምንጭ ይሆ​ን​ለ​ታል እንጂ።”,ወዘሰ ይሰቲ እማይ ዘእሁቦ አነ ኢይጸምእ ለዓለም አላ ውእቱ ማይ ዘእሁቦ አነ ይከውን ውስቴቱ ነቅዐ ማይ ዘይፈለፍል ለሕይወት ዘለዓለም።,but whoever drinks from the water that I will give will never be thirsty again. The water that I give will become in those who drink it a spring of water that bubbles up into eternal life.” +ሴቲ​ቱም፥ “ጌታዬ ሆይ፥ እን​ዳ​ል​ጠማ፥ ዳግ​መ​ኛም ውኃ ልቀዳ ወደ​ዚህ እን​ዳ​ል​መጣ እባ​ክህ ከዚህ ውኃ ስጠኝ፤” አለ​ችው።,ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት እግዚእየ ሀበኒዮ እምውእቱ ማይ ከመ ኢይጽማእ ወኢይምጻእ ዝየ ዳግመ እቅዳሕ ማየ።,"The woman said to him, “Sir, give me this water, so that I will never be thirsty and will never need to come here to draw water!”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ሂደሽ ባል​ሽን ጥሪና ወደ��ዚህ ነይ” አላት።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ ሑሪኬ ጸውዒ ምተኪ ወንዒ ዝየ።,"Jesus said to her, “Go, get your husband, and come back here.”" +ሴቲ​ቱም፥ “ባል የለ​ኝም” ብላ መለ​ሰ​ች​ለት፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላት፥ “ባል የለ​ኝም በማ​ለ​ትሽ መል​ካም ተና​ገ​ርሽ።,ወአውሥአቶ ይእቲ ብእሲት ወትቤሎ አልብየ ምት ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ ሠናየ ትቤሊ አልብየ ምት።,"The woman replied, “I don’t have a husband.”“You are right to say, ‘I don’t have a husband,’” Jesus answered." +ቀድሞ አም​ስት ባሎች ነበ​ሩሽ፤ ዛሬ አብ​ሮሽ ያለው ግን ባልሽ አይ​ደ​ለም፤ ይህ​ንስ እው​ነት አልሽ።”,ቀዲሙሰ ኀምስቱ ዕደው ነበሩ ምስሌኪ ወይእዜሰ ዘሀሎ ምስሌኪ ኢኮነ ምተኪ ወዘንተሰ አማን ትቤሊ።,"“You’ve had five husbands, and the man you are with now isn’t your husband. You’ve spoken the truth.”" +ሴቲ​ቱም እን​ዲህ አለ​ችው፥ “ጌታዬ፥ አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያ​ለሁ።,ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት እግዚእየ እሬእየከ ከመ ነቢይ አንተ።,"The woman said, “Sir, I see that you are a prophet." +አባ​ቶ​ቻ​ችን በዚህ ተራራ ሰገዱ፤ እና​ንተ ግን ይሰ​ግ​ዱ​በት ዘንድ የሚ​ገ​ባው ስፍራ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ነው ትላ​ላ​ችሁ።”,አበዊነሰ በዝንቱ ደብር ሰገዱ ወአንትሙሰ ትብሉ ከመ በኢየሩሳሌም መካን ውእቱ ኀበ ይሰግዱ።,"Our ancestors worshipped on this mountain, but you and your people say that it is necessary to worship in Jerusalem.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላት፥ “አንቺ ሴት በዚህ ተራራ ወይም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ብቻ ለአብ የማ​ይ​ሰ​ግ​ዱ​በት ሰዓት እን​ደ​ም​ት​መጣ እመ​ኝኝ።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ እመንኒ ብእሲቶ ከመ ትመጽእ ሰዓት ወይበጽሕ ጊዜሁ አመ ኢ በዝንቱ ደብር ወኢ በኢየሩሳሌም ዘኢይሰግዱ ለአብ አላ በኵሉ ገጸ መካን።,"Jesus said to her, “Believe me, woman, the time is coming when you and your people will worship the Father neither on this mountain nor in Jerusalem." +እና​ንተ ለማ​ታ​ው​ቁት ትሰ​ግ​ዳ​ላ​ችሁ፤ እኛ ግን ለም​ና​ው​ቀው እን​ሰ​ግ​ዳ​ለን፤ መድ​ኀ​ኒት ከአ​ይ​ሁድ ወገን ነውና።,አንትሙሰ ትሰግዱ ለዘኢተአምሩ ወንሕነሰ ንሰግድ ለዘነአምር እስመ መድኀኒት እምነ አይሁድ ውእቱ።,You and your people worship what you don’t know; we worship what we know because salvation is from the Jews. +ነገር ግን በእ​ው​ነት የሚ​ሰ​ግዱ በመ​ን​ፈ​ስና በእ​ው​ነት ለአብ የሚ​ሰ​ግ​ዱ​ባት ጊዜ ትመ​ጣ​ለች፤ እር​ስ​ዋም አሁን ናት። አብ እን​ዲህ የሚ​ሰ​ግ​ዱ​ለ​ትን ይሻ​ልና።,ወባሕቱ ትመጽእ ሰዓት ወይእዜ ይእቲ አመ እለ በርቱዕ በአማን ሰጋድያን ይሰግዱ ለአብ በመንፈስ ወበጽድቅ እስመ አብኒ ዘከመዝ የኀሥሥ እለ ይሰግዱ ሎቱ።,But the time is coming—and is here!—when true worshippers will worship in spirit and truth. The Father looks for those who worship him this way. +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ ነውና፤ የሚ​ሰ​ግ​ዱ​ለ​ትም በመ​ን​ፈ​ስና በእ​ው​ነት ይሰ​ግ​ዱ​ለት ዘንድ ይገ​ባል።”,እስመ እግዚአብሔር መንፈስ ውእቱ ወእለሂ ይሰግዱ ሎቱ በመንፈስ ወበጽድቅ ሀለዎሙ ይስግዱ ሎቱ።,"God is spirit, and it is necessary to worship God in spirit and truth.”" +ሴቲ​ቱም፥ “ክር​ስ​ቶስ የሚ​ሉት መሲሕ እን​ደ​ሚ​መጣ እና​ው​ቃ​ለን፤ እር​ሱም በሚ​መጣ ጊዜ ሁሉን ይነ​ግ​ረ​ናል” አለ​ችው።,ወትቤሎ ይእቲ ብእሲት ነአምር ከመ ይመጽእ ማስያስ ዘይብልዎ ክርስቶስ ወአመ መጽአ ውእቱ ይነግረነ ኵሎ።,"The woman said, “I know that the Messiah is coming, the one who is called the Christ. When he comes, he will teach everything to us.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “የማ​ነ​ጋ​ግ​ርሽ እኔ እርሱ ነኝ” አላት።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ አነ ውእቱ ዘእትናገረኪ።,"Jesus said to her, “I Am—the one who speaks with you.”" +በዚ​ያም ጊዜ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ መጡ፤ ከሴት ጋርም ይነ​ጋ​ገር ነበ​ርና ተደ​ነቁ፤ ነገር ግን፥ “ምን ትሻ​ለህ? ወይስ ከእ​ር​ስዋ ጋር ለምን ትነ​ጋ​ገ​ራ​ለህ?” ያለው የለም።,ወእምዝ መጽኡ አርዳኢሁ ወአንከርዎ እስመ ምስለ ብእሲት ይትናገር ወባሕቱ አልቦ ዘይቤሎ ምንተ ተኀሥሥ ወምንተ ትትናገር ምስሌሃ።,"Just then, Jesus’ disciples arrived and were shocked that he was talking with a woman. But no one asked, “What do you want?” or “Why are you talking with her?”" +ሴቲ​ቱም እን​ስ​ራ​ዋን ትታ ወደ ከተማ ገባች፤ ለሰ​ዎ​ችም ነገ​ረች።,ወኀደገት ቀሡታ ይእቲ ብእሲት ወአተወት ሀገረ ወነገረት ለሰብእ።,"The woman put down her water jar and went into the city. She said to the people," +“የሠ​ራ​ሁ​ትን ሁሉ የነ​ገ​ረ​ኝን ሰው ታዩ ዘንድ ኑ፤ እንጃ፥ እርሱ ክር​ስ​ቶስ ይሆን?”,ወትቤ ንዑ ትርአዩ ብእሴ ዘነገረኒ ኵሎ ዘገበርኩ እንዳዒ ለእመ ውእቱ ክርስቶስ።,“Come and see a man who has told me everything I’ve done! Could this man be the Christ?” +ከከ​ተ​ማም ወጥ​ተው ወደ እርሱ ሄዱ።,ወወፅኡ እምሀገር ወሖሩ ኀቤሁ።,They left the city and were on their way to see Jesus. +በዚ​ህም ጊዜ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ፥ “መም​ህር ሆይ፥ እህል ብላ” ብለው ለመ​ኑት።,ወእምዝ ይቤልዎ አርዳኢሁ ረቢ ብላዕ እክለ።,"In the meantime the disciples spoke to Jesus, saying, “Rabbi, eat.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እኔ የም​በ​ላው እና​ንተ የማ​ታ​ው​ቁት ምግብ አለኝ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አንሰ ብየ መብልዕ ዘእበልዕ ዘኢተአምሩ አንትሙ።,"Jesus said to them, “I have food to eat that you don’t know about.”" +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም እርስ በር​ሳ​ቸው፥ “አን​ዳች የሚ​በ​ላው ምግብ ያመ​ጣ​ለት ሰው ይኖር ይሆን?” ተባ​ባሉ።,ወተባሀሉ አርዳኢሁ በበይናቲሆሙ፤ ቦኑ እንጋ ሰብእ ዘአምጽአ ሎቱ ዘይበልዕ፤,"The disciples asked each other, “Has someone brought him food?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “የእ​ኔስ መብል የላ​ከ​ኝን የአ​ባ​ቴን ፈቃድ አደ​ርግ ዘንድ፥ ሥራ​ው​ንም እፈ​ጽም ዘንድ ነው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ሊተሰ መብልዕየ ውእቱ ከመ እግበር ፈቃዶ ለአቡየ ዘፈነወኒ ወከመ እፈጽም ግብሮ።,"Jesus said to them, “I am fed by doing the will of the one who sent me and by completing his work." +እና​ንተ እስከ አራት ወር ድረስ መከር ይሆ​ናል የም​ትሉ አይ​ደ​ለ​ምን? እነሆ፥ እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ዐይ​ና​ች​ሁን አንሡ፤ መከ​ሩም ሊደ​ርስ እንደ ገረጣ ምድ​ሩን ተመ​ል​ከቱ።,አኮኑ አንትሙ እለ ትብሉ እስከ ራብዕ ወርኅ ይከውን ማእረር ወናሁ እብለክሙ አንሥኡ አዕይንቲክሙ ወነጽሩ ኀበ በሓውርት ከመ ጻዕደወ ወበጽሐ ማእረር።,"Don’t you have a saying, ‘Four more months and then it’s time for harvest’? Look, I tell you: open your eyes and notice that the fields are already ripe for the harvest." +አጫ​ጅም ዋጋ​ውን ያገ​ኛል፤ የሚ​ዘ​ራና የሚ​ያ​ጭ​ድም በአ​ን​ድ​ነት ደስ እን​ዲ​ላ​ቸው ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት ፍሬን ይሰ​በ​ስ​ባል።,እስመ ዘየዐጽድኒ ይነሥእ ዐስቦ ወያስተጋብእ ፍሬ ለሕይወት ዘለዓለም ከመ ኅቡረ ይትፈሥሑ ዘሂ ይዘርዕ ወዘሂ የአርር።,Those who harvest are receiving their pay and gathering fruit for eternal life so that those who sow and those who harvest can celebrate together. +አንዱ ይዘ​ራል፥ ሌላ​ውም ያጭ​ዳል የሚ​ለው ቃል በዚህ እው​ነት ሆኖ​አል።,ወዝንቱ ነገር ቃለ ጽድቅ እሙን ውእቱ ከመ ካልእ ዘይዘርዕ ወካልእ ዘየአርር።,"This is a true saying, that one sows and another harvests." +እኔም ያል​ደ​ከ​ማ​ች​ሁ​በ​ትን እን​ድ​ታ​ጭዱ ላክ​ኋ​ችሁ፤ ሌሎች ደከሙ፤ እና​ን​ተም በድ​ካ​ማ​ቸው ገባ​ችሁ።”ስለ ሳም​ራ​ው​ያን,ወአንሰ ፈነውኩክሙ ትእርሩ ዘኢጻመውክሙ ዘባዕድ ጻመወ ወአንትሙ ትበውኡ ውስተ ጻማሆሙ ለእልክቱ።,"I have sent you to harvest what you didn’t work hard for; others worked hard, and you will share in their hard work.”" +“የሠ​ራ​ሁ​ትን ሁሉ ነገ​ረኝ” ብላ የመ​ሰ​ከ​ረ​ችው ሴት ስለ ነገ​ረ​ቻ​ቸ​ውም ከዚ​ያች ከሰ​ማ​ርያ ከተማ ብዙ​ዎች አመ​ኑ​በት።,ወብዙኃን እምይእቲ ሀገረ ሳምር እለ አምኑ ቦቱ በእንተ ዘትቤሎሙ ይእቲ ብእሲት ዘስምዐ ኮነት እንዘ ትብል ነገረኒ ኵሎ ዘገበርኩ።,"Many Samaritans in that city believed in Jesus because of the woman’s word when she testified, “He told me everything I’ve ever done.”" +ሳም​ራ​ው​ያ​ንም ሁሉ ወደ እርሱ መጥ​ተው በእ​ነ​ርሱ ዘንድ እን​ዲ​ኖር ማለ​ዱት፤ ሁለት ቀንም ያህል በዚያ ተቀ​መጠ።,ወበጺሖሙ ኀቤሁ ኵሎሙ ሳምራውያን አስተብቍዕዎ ከመ ይንበር ኀቤሆሙ ወነበረ ህየ ሰኑየ መዋዕለ።,"So when the Samaritans came to Jesus, they asked him to stay with them, and he stayed there two days." +ስለ ቃሉም እጅግ ብዙ​ዎች አመ​ኑ​በት።,ወብዙኃን ጥቀ እምኔሆሙ እለ አምኑ ቦቱ በእንተ ቃሉ።,"Many more believed because of his word," +ሴቲ​ቱ​ንም፥ “እኛ ራሳ​ችን ይህ በእ​ው​ነት የዓ​ለም መድ​ኀ​ኒት ክር​ስ​ቶስ እንደ ሆነ ሰም​ተ​ንና ተረ​ድ​ተን ነው እንጂ በአ​ንቺ ቃል ያመ​ን​በት አይ​ደ​ለም” አሏት።ገሊ​ላ​ው​ያን እንደ ተቀ​በ​ሉት።,ወይቤልዋ ለይእቲ ብእሲት አኮ እንከ በነገረ ዚኣኪ ዘአመነ ቦቱ አላ ለሊነ ሰማዕነ ወጠየቅነ ከመ ዝንቱ ውእቱ ክርስቶስ በአማን መድኅነ ዓለም።,"and they said to the woman, “We no longer believe because of what you said, for we have heard for ourselves and know that this one is truly the savior of the world.”Jesus arrives in Galilee" +ከሁ​ለት ቀንም በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከዚያ ወጥቶ ወደ ገሊላ ሄደ።,ወእምድኅረ ሰኑይ መዋዕል ወፅአ እግዚእ ኢየሱስ እምህየ ወሖረ ገሊላ።,After two days Jesus left for Galilee. +ነቢይ በገዛ ሀገሩ እን​ደ​ማ​ይ​ከ​ብር እርሱ ራሱ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ መሰ​ከረ።,ወለሊሁ እግዚእ ኢየሱስ ሰማዕተ ኮነ ከመ ኢይከብር ነቢይ በሀገሩ።, +ወደ ገሊ​ላም ደግሞ በገባ ጊዜ ገሊ​ላ​ው​ያን ሁሉ ተቀ​በ​ሉት፤ እነ​ርሱ ለበ​ዓል ሄደው ስለ ነበር በበ​ዓሉ ቀን በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ያደ​ረ​ገ​ውን ተአ​ምር አይ​ተው ነበ​ርና።,ወበዊኦ ካዕበ ገሊላ ተቀበልዎ ኵሎሙ ገሊላውያን እስመ ርእዩ ኵሎ ተኣምረ ዘገብረ በኢየሩሳሌም አመ በዓል እስመ እሙንቱሂ ሖሩ ለበዓል።ዘከመ አሕየዎ እግዚእ ኢየሱስ ለወልደ ገብረ ንጉሥ,"When he came to Galilee, the Galileans welcomed him because they had seen all the things he had done in Jerusalem during the festival, for they also had been at the festival.Jesus’ second miraculous sign in Galilee" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ውኃ​ውን የወ​ይን ጠጅ ወደ አደ​ረ​ገ​በት የገ​ሊላ ክፍል ወደ​ም​ት​ሆን ወደ ቃና ዳግ​መኛ ሄደ። በቅ​ፍ​ር​ና​ሆም ልጁ የታ​መ​መ​በት የን​ጉሥ ወገን የሆነ አንድ ሰው ነበረ፤,ወሖረ ካዕበ እግዚእ ኢየሱስ ውስተ ቃና ዘገሊላ ኀበ ረሰየ ማየ ወይነ ወሀሎ አሐዱ ገብረ ንጉሥ ሰብእ አብያታዊ ወይደዊ ወልዱ በቅፍርናሆም።,He returned to Cana in Galilee where he had turned the water into wine. In Capernaum there was a certain royal official whose son was sick. +እር​ሱም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከይ​ሁዳ ወደ ገሊላ እንደ መጣ በሰማ ጊዜ ወደ እርሱ ሄደ፤ ሊሞት ቀርቦ ነበ​ርና ወርዶ ልጁን ያድ​ን​ለት ዘንድ ለመ​ነው፤,ወሰሚዖ ከመ መጽአ እግዚእ ኢየሱስ እምይሁዳ ውስተ ገሊላ ሖረ ኀቤሁ ወሰአሎ ከመ ይረድ ወያሕዩ ሎቱ ወልዶ እስመ አልጸቀ ይሙት።,"When he heard that Jesus was coming from Judea to Galilee, he went out to meet him and asked Jesus if he would come and heal his son, for his son was about to die." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ምል​ክ​ት​ንና ድንቅ ሥራን ካላ​ያ​ችሁ አታ​ም​ኑም” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ እመ ተአምረ ወመንክረ ኢርኢክሙ ኢተአምኑ።,"Jesus said to him, “Unless you see miraculous signs and wonders, you won’t believe.”" +ያም የን​ጉሥ ወገን የሆነ ሰው፥ “አቤቱ፥ ልጄ ሳይ​ሞት ፈጥ​ነህ ውረድ” አለው።,ወይቤሎ ውእቱ ገብረ ንጉሥ ሰብእ አብያታዊ እግዚኦ ረድ ፍጡነ ዘእንበለ ይሙት ወልድየ።,"The royal official said to him, “Lord, come before my son dies.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ሂድ፤ ልጅ​ህስ ድኖ​አል” አለው፤ ያም ሰው፦ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በነ​ገ​ረው ቃል አምኖ ሄደ።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ሑር ወልድከሰ ሐይወ ወአምነ ውእቱ ብእሲ በቃል ዘይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ወሖረ።,"Jesus replied, “Go home. Your son lives.” The man believed the word that Jesus spoke to him and set out for his home." +ሲወ​ር​ድም አገ​ል​ጋ​ዮቹ ተቀ​በ​ሉ​ትና፥ “ልጅ​ህስ ድኖ​አል” ብለው ነገ​ሩት።,ወእንዘ ይወርድ ተቀበልዎ አግብርቲሁ ወዜነውዎ ወይቤልዎ ወልድከሰ ሐይወ።,"While he was on his way, his servants were already coming to meet him. They said, “Your son lives!”" +የዳ​ነ​ባ​ትን ሰዓ​ቷ​ንም ጠየ​ቃ​ቸው፤ “ትና​ን​ትና በሰ​ባት ሰዓት ንዳዱ ተወው” አሉት።,ወተስእሎሙ ሰዓታ እንተ ባቲ ሐይወ ወይቤልዎ ትማልም ጊዜ ሰብዐቱ ሰዓት ኀደጎ ፈፀንቱ።,"So he asked them at what time his son had started to get better. And they said, “The fever left him yesterday at about one o’clock in the afternoon.”" +አባ​ቱም፥ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ፥ “ልጅህ ድኖ​አል” ባለ​በት ሰዓት እንደ ሆነች ዐወቀ፤ እር​ሱም፥ ቤተ ሰቦ​ቹም ሁሉ አመኑ።,ወአእመረ አቡሁ ከመ ጊዜ ይእቲ ሰዓት እንተ ይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ወልድከሰ ሐይወ ወአምነ ቦቱ ውእቱ ወኵሉ ሰብአ ቤቱ።,"Then the father realized that this was the hour when Jesus had said to him, “Your son lives.” And he and his entire household believed in Jesus." +ዳግ​መ​ኛም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከይ​ሁዳ ወደ ገሊላ መጥቶ ያደ​ረ​ገው ሁለ​ተ​ኛው ተአ​ምር ይህ ነው።,ወዝንቱ ካዕበ ዳግሙ ለእግዚእ ኢየሱስ ዘገብረ ተኣምረ መጺኦ እምይሁዳ ውስተ ገሊላ።,This was the second miraculous sign Jesus did while going from Judea to Galilee. +ከዚ​ህም በኋላ በአ​ይ​ሁድ በዓል እን​ዲህ ሆነ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወጣ።,ወእምድኅረዝ ኮነ በበዓሎሙ ለአይሁድ ዐርገ እግዚእ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም።,"After this there was a Jewish festival, and Jesus went up to Jerusalem." +በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም በበ​ጎች በር አጠ​ገብ መጠ​መ​ቂያ ነበ​ረች፤ ስም​ዋ​ንም በዕ​ብ​ራ​ይ​ስጥ ቤተ ሳይዳ ይሉ​አ​ታል፤ አም​ስት እር​ከ​ኖ​ችም ነበ​ሩ​አት።,ወቦ ውስተ ኢየሩሳሌም ምጥማቃት ዘጵሩጳጥቄ ቅልንብትራ ዘውእቱ ቀላየ አባግዕ ብሂል ወይብልዋ ስማ በዕብራይስጥ ቤተ ሳይዳ ወባቲ ኀምስቱ ሕዋራት።,"In Jerusalem near the Sheep Gate in the north city wall is a pool with the Aramaic name Bethsaida. It had five covered porches," +በዚ​ያም ዕው​ሮ​ችና አን​ካ​ሶች፥ ሰው​ነ​ታ​ቸ​ውም የሰ​ለለ ብዙ ድው​ያን ተኝ​ተው የው​ኃ​ዉን መና​ወጥ ይጠ​ባ​በቁ ነበር።,ወህየ ይሰክቡ ብዙኃን ድዉያን ዕዉራን ወሐንካሳን ወይቡሳን ወይጸንሑ ሁከተ ማይ።,"and a crowd of people who were sick, blind, lame, and paralyzed sat there." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ ወደ መጠ​መ​ቂ​ያዉ ወርዶ ውኃ​ዉን በሚ​ያ​ና​ው​ጠው ጊዜ፥ ከው​ኃዉ መና​ወጥ በኋላ በመ​ጀ​መ​ሪያ ወርዶ የሚ​ጠ​መቅ ካለ​በት ደዌ ሁሉ ይፈ​ወስ ነበ​ርና።,እስመ መልአከ እግዚአብሔር በጊዜ ይወርድ ውስተ ምጥማቃት ይትሀወክ ማይ ወዘይወርድ ቀዲሙ እምድኅረ ሁከተ ማይ ወይትኀፀብ የሐዩ እምኵሉ ደዌ ዘቦ።በእንተ መፃጕዕ, +በዚ​ያም ከታ​መመ ሠላሳ ስም​ንት ዓመት የሆ​ነው አንድ ሰው ነበር።,ወሀሎ ህየ አሐዱ ብእሲ ዘሠላሳ ወሰመንቱ ክረምቱ እምዘ ደወየ።,A certain man was there who had been sick for thirty-eight years. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ያን ሰው በአ​ል​ጋዉ ተኝቶ ባ��� ጊዜ በደዌ ብዙ ዘመን እንደ ቈየ ዐውቆ፥ “ልት​ድን ትወ​ዳ​ለ​ህን?” አለው።,ወኪያሁ ርእዮ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይሰክብ ውስተ ዐራቱ አእመረ ከመ ጐንደየ ውስተ ደዌሁ ወይቤሎ ትፈቅድኑ ትሕየው።,"When Jesus saw him lying there, knowing that he had already been there a long time, he asked him, “Do you want to get well?”" +ድው​ዩም መልሶ፥ “አዎን ጌታዬ ሆይ፥ ነገር ግን ውኃዉ በተ​ና​ወጠ ጊዜ ወደ መጠ​መ​ቂ​ያዉ የሚ​ያ​ወ​ር​ደኝ ሰው የለ​ኝም፤ እኔ በም​መ​ጣ​በት ጊዜ ሌላው ቀድ​ሞኝ ይወ​ር​ዳል” አለው።,ወአውሥአ ውእቱ ድዉይ ወይቤሎ እወ እግዚኦ አላ ሰብእ አልብየ ከመ ሶበ ይትሀወክ ማይ ያውርደኒ ውስተ ምጥማቃት ወሶበ እመጽእ አነ ባዕድ ይቀድመኒ ወሪደ።,"The sick man answered him, “Sir, I don’t have anyone who can put me in the water when it is stirred up. When I’m trying to get to it, someone else has gotten in ahead of me.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ተነ​ሥና አል​ጋ​ህን ተሸ​ክ​መህ ሂድ” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ተንሥእ ወንሣእ ዐራተከ ወሑር።,"Jesus said to him, “Get up! Pick up your mat and walk.”" +ወዲ​ያ​ው​ኑም ያ ሰው ድኖ አል​ጋ​ውን ተሸ​ክሞ ሄደ፤ ያች ቀንም ሰን​በት ነበ​ረች።,ወሐይወ ሶቤሃ ውእቱ ብእሲ ወነሥአ ዐራቶ ወሖረ ወሰንበት አሜሃ ይእቲ ዕለት።ዘከመ አስተዋደይዎ አይሁድ ለእግዚእ ኢየሱስ,"Immediately the man was well, and he picked up his mat and walked. Now that day was the Sabbath." +አይ​ሁ​ድም የዳ​ነ​ውን ሰው፥ “ዛሬ ሰን​በት ነው፤ አል​ጋ​ህን ልት​ሸ​ከም አይ​ገ​ባ​ህም” አሉት።,ወይቤልዎ አይሁድ ለዘሐይወ ሰንበት ውእቱ ዮም ወኢይከውነከ ትንሣእ ወትጹር ዐራተከ።,"The Jewish leaders said to the man who had been healed, “It’s the Sabbath; you aren’t allowed to carry your mat.”" +እር​ሱም መልሶ፥ “ያዳ​ነኝ እርሱ፦ አል​ጋ​ህን ተሸ​ክ​መህ ሂድ አለኝ” አላ​ቸው።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ዘአሕየወኒ ውእቱ ይቤለኒ ጹር ዐራተከ ወሑር።,"He answered, “The man who made me well said to me, ‘Pick up your mat and walk.’”" +አይ​ሁ​ድም፥ “አል​ጋ​ህን ተሸ​ክ​መህ ሂድ ያለህ ሰው​ዬው ማነው?” ብለው ጠየ​ቁት።,ወተስእልዎ አይሁድ ወይቤልዎ መኑ ውእቱ ብእሲሁ ዘይቤለከ ተንሥእ ወጹር ዐራተከ ወሑር።,"They inquired, “Who is this man who said to you, ‘Pick it up and walk’?”" +ያ የተ​ፈ​ወ​ሰው ግን ያዳ​ነው ማን እንደ ሆነ አላ​ወ​ቀም፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በዚያ ቦታ በነ​በ​ሩት ብዙ ሰዎች መካ​ከል ተሰ​ውሮ ነበ​ርና።,ወውእቱሰ ዘሐይወ ኢያእመረ መኑ ውእቱ ዘአሕየዎ እስመ ተሰወረ እግዚእ ኢየሱስ ማእከለ ብዙኃን ሰብእ እለ ሀለዉ በውእቱ መካን።,"The man who had been cured didn’t know who it was, because Jesus had slipped away from the crowd gathered there." +ከዚ​ህም በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ያን የዳ​ነ​ውን ሰው በቤተ መቅ​ደስ አገ​ኘ​ውና፥ “እነሆ፥ ድነ​ሃል፤ ግን ከዚህ የባሰ እን​ዳ​ያ​ገ​ኝህ ዳግ​መኛ እን​ዳ​ት​በ​ድል ተጠ​ን​ቀቅ” አለው።,ወእምዝ ረከቦ እግዚእ ኢየሱስ ለውእቱ ዘሐይወ በምኵራብ ወይቤሎ ናሁኬ ሐየውከ ዑቅ ኢተአብስ ዳግመ ከመ ዘየአኪ እምዝ ኢይርከብከ።,"Later Jesus found him in the temple and said, “See! You have been made well. Don’t sin anymore in case something worse happens to you.”" +ያም ሰው ሄዶ ያዳ​ነው ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ እንደ ሆነ ለአ​ይ​ሁድ ነገ​ራ​ቸው።,ወሖረ ውእቱ ብእሲ ወነገሮሙ ለአይሁድ ከመ እግዚእ ኢየሱስ ውእቱ ዘአሕየዎ።,The man went and proclaimed to the Jewish leaders that Jesus was the man who had made him well. +ስለ​ዚ​ህም አይ​ሁድ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ያሳ​ድ​ዱ​ትና ሊገ​ድ​ሉ​ትም ይሹ ነበር፤ በሰ​ን​በት እን​ዲህ ያደ​ርግ ነበ​ርና።,ወበእንተ ዝንቱ ያስተዋድይዎ አይሁድ ለእግዚእ ኢየሱስ ወየኀሥሡ ይቅትልዎ እስመ ከመዝ ይገብር በሰንበት።,"As a result, the Jewish leaders were harassing Jesus, since he had done these things on the Sabbath." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “አባቴ እስከ ዛሬ ይሠ​ራል፤ እኔም እሠ​ራ​ለሁ” አላ​ቸው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አቡየሂ እስከ ይእዜ ይገብር ወአነሂ ከማሁ እገብር።,"Jesus replied, “My Father is still working, and I am working too.”" +ስለ​ዚ​ህም አይ​ሁድ ሊገ​ድ​ሉት በጣም ይፈ​ልጉ ነበር፤ “ሰን​በ​ትን የሚ​ሽር ነው” በማ​ለት ብቻ አይ​ደ​ለም፤ ደግ​ሞም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን “አባቴ ነው ይላል፤ ራሱ​ንም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጋር ያስ​ተ​ካ​ክ​ላል” በማ​ለት ነው እንጂ።,ወበእንተ ዝንቱ ፈድፋደ የኀሥሡ አይሁድ ይቅትልዎ እስመ አኮ ክመ ሰንበተ ባሕቲቶ ዘይስዕር ዳእሙ ዓዲ አባሁ ይሬስዮ ለእግዚአብሔር ወያዔሪ ርእሶ ምስለ እግዚአብሔር።,"For this reason the Jewish leaders wanted even more to kill him—not only because he was doing away with the Sabbath but also because he called God his own Father, thereby making himself equal with God.Work of the Father and the Son" +ከዚ​ህም በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ወልድ ከራሱ ብቻ ምንም ሊያ​ደ​ርግ አይ​ች​ልም፤ አብ ሲያ​ደ​ርግ ያየ​ውን ነው እንጂ፤ ወል​ድም አብ የሚ​ሠ​ራ​ውን ያንኑ እን​ዲሁ ይሠ​ራል።,ወእምዝ አውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አማን አማን እብለክሙ ኢይክል ወልድ ገቢረ ዘእምኀቤሁ ወኢምንተኒ ዘእንበለ ዘርእዮ ለአብ ይገብር እስመ ግብረ ዘይገብር አብ ወልድኒ ኪያሁ ይገብር በአምሳሉ።,"Jesus responded to the Jewish leaders, “I assure you that the Son can’t do anything by himself except what he sees the Father doing. Whatever the Father does, the Son does likewise." +አብ ልጁን ይወ​ዳ​ልና የሚ​ሠ​ራ​ው​ንም ሥራ ሁሉ ያሳ​የ​ዋል፤ እና​ን​ተም ታደ​ንቁ ዘንድ ከዚህ የሚ​በ​ልጥ ሥራን ያሳ​የ​ዋል።,እስመ አብ ያፈቅር ወልዶ ወኵሎ ያሬእዮ ዘውእቱ ይገብር ወዘየዐቢ እምዝ ያሬእዮ ግብረ ከመ አንትሙ ታንክሩ።,The Father loves the Son and shows him everything that he does. He will show him greater works than these so that you will marvel. +አብ ሙታ​ንን እን​ደ​ሚ​ያ​ስ​ነ​ሣ​ቸው፥ ሕይ​ወ​ት​ንም እን​ደ​ሚ​ሰ​ጣ​ቸው እን​ዲሁ ወል​ድም ለሚ​ወ​ድ​ዳ​ቸው ሕይ​ወ​ትን ይሰ​ጣል።,ወበከመ አብ ያነሥኦሙ ለምዉታን ወያሐይዎሙ ከማሁ ወልድኒ ለዘፈቀደ ያሐዩ።,"As the Father raises the dead and gives life, so too does the Son give life to whomever he wishes." +አብ ከቶ በማ​ንም አይ​ፈ​ር​ድም፤ ፍር​ዱን ሁሉ ለወ​ልድ ሰጠው እንጂ።,እስመ አብሰ ኢይኴንን ወኢመነሂ አላ ኵሎ ኵነኔሁ አወፈዮ ለወልዱ።,"The Father doesn’t judge anyone, but he has given all judgment to the Son" +ሰዎች ሁሉ አብን እን​ደ​ሚ​ያ​ከ​ብሩ ወል​ድን ያከ​ብሩ ዘንድ፤ ወል​ድን የማ​ያ​ከ​ብር ግን የላ​ከ​ውን አብን አያ​ከ​ብ​ርም።,ከመ ኵሉ ሰብእ ያክብርዎ ለወልድ በከመ ያከብርዎ ለአብ ወዘሰ ኢያከብሮ ለወልድ ኢያከብሮ ለአብ ዘፈነዎ።,so that everyone will honor the Son just as they honor the Father. Whoever doesn’t honor the Son doesn’t honor the Father who sent him. +እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ቃሌን የሚ​ሰማ በላ​ከ​ኝም የሚ​ያ​ምን የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን ያገ​ኛል፤ ከሞ​ትም ወደ ሕይ​ወት ተሻ​ገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይ​ሄ​ድም።,አማን አማን እብለክሙ ዘይሰምዕ ቃልየ ወየአምን በዘፈነወኒ ይረክብ ሕይወተ ዘለዓለም ወኢየሐውር ውስተ ደይን አላ ዐደወ እሞት ውስተ ሕይወት።,“I assure you that whoever hears my word and believes in the one who sent me has eternal life and won’t come under judgment but has passed from death into life. +“እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ሙታን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ልጅ ቃል የሚ​ሰ​ሙ​በት ሰዓት ይመ​ጣል፤ እር​ሱም አሁን ነው፤ የሚ​ሰ​ሙ​ትም ይድ​ናሉ።,አማን አማን እብለክሙ ከመ ይበጽሕ ጊዜሁ ወይእዜ ውእቱ ከመ ምዉታን ይሰምዕዎ ቃሎ ለወልደ እግዚአብሔር ወእለሰ ሰምዕዎ የሐይዉ።,"“I assure you that the time is coming—and is here!—when the dead will hear the voice of God’s Son, and those who hear it will live." +ለአብ በራሱ ሕይ​ወት እን​ዳ​ለው፥ እን​ዲ​ሁም ደግሞ ለወ​ልድ በራሱ ሕይ​ወት እን​ዲ​ኖ​ረው ሰጠው።,ወበከመ ለአብ ቦቱ ሕይወት ኀቤሁ ከማሁ ለወልድኒ ወሀቦ ሕይወተ ከመ ይኩን ሕይወት ኀቤሁ።,"Just as the Father has life in himself, so he has granted the Son to have life in himself." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ የሰው ልጅ ነውና ይፈ​ርድ ዘንድ ሥል​ጣ​ንን ሰጠው።ስለ ትን​ሣኤ ሙታን,ወወሀቦ ሥልጣነ ከመ ይግበር ፍትሐ ወኵነኔ እስመ ወልደ እግዚአብሔር ወልደ ዕጓለ እመሕያው ውእቱ።,"He gives the Son authority to judge, because he is the Human One." +“በመ​ቃ​ብር ያሉ ሁሉ ቃሉን የሚ​ሰ​ሙ​ባት ጊዜ ትመ​ጣ​ለ​ችና ስለ​ዚህ አታ​ድ​ንቁ።,ወበእንተ ዝንቱሰ ኢታንክሩ እስመ ትመጽእ ሰዓት በዘይሰምዕዎ ቃሎ ኵሎሙ እለ ውስተ መቃብር።,"Don’t be surprised by this, because the time is coming when all who are in their graves will hear his voice." +መል​ካም የሠሩ ለሕ​ይ​ወት ትን​ሣኤ፥ ክፉ የሠ​ሩም ለፍ​ርድ ትን​ሣኤ ይነ​ሣሉ።,ወይወፅኡ እለ ሠናየ ገብሩ ውስተ ትንሣኤ ዘለሕይወት ወእለሰ እኩየ ገብሩ ውስተ ትንሣኤ ዘለደይን።,"Those who did good things will come out into the resurrection of life, and those who did wicked things into the resurrection of judgment." +እኔ ከራሴ አን​ዳች አደ​ርግ ዘንድ አል​ች​ልም፤ እንደ ሰማሁ እፈ​ር​ዳ​ለሁ እንጂ፤ ፍር​ዴም እው​ነት ነው፤ የላ​ከ​ኝን ፈቃድ እንጂ የእ​ኔን ፈቃድ አል​ሻ​ምና።ስለ ምስ​ክ​ር​ነት,ኢይክል አንሰ ገቢረ ለልየ ዘእምኀቤየ ወኢምንተኒ አላ በከመ ሰማዕኩ እኴንን ወኵነኔየኒ ጽድቅ ውእቱ እስመ ኢየኀሥሥ ፈቃደ ዚኣየ ዘእንበለ ፈቃዱ ለዘፈነወኒ።,"I can’t do anything by myself. Whatever I hear, I judge, and my judgment is just. I don’t seek my own will but the will of the one who sent me.Witnesses to Jesus" +“እኔ ለራሴ ብመ​ሰ​ክር ምስ​ክ​ር​ነቴ እው​ነት አይ​ደ​ለም።,ወእመሰ ለልየ ስምዐ ኮንኩ ለርእስየ ኢኮነ ጽድቀ ስምዕየ።,"“If I testify about myself, my testimony isn’t true." +ነገር ግን ለእኔ የሚ​መ​ሰ​ክር ሌላ ነው፤ ስለ እኔ የመ​ሰ​ከ​ረው ምስ​ክ​ር​ነ​ቱም እው​ነት እን​ደ​ሆነ አው​ቃ​ለሁ።,ወባሕቱ ካልእ ውእቱ ሰማዕትየ ወአአምር ከመ ጽድቅ ውእቱ ስምዑ ዘስምዐ ኮነ በእንቲኣየ።,"There is someone else who testifies about me, and I know his testimony about me is true." +እና​ንተ ወደ ዮሐ​ንስ ልካ​ችሁ አል​ነ​በ​ረ​ምን? እር​ሱም ምስ​ክ​ር​ነ​ቱን በእ​ው​ነት ነገ​ራ​ችሁ።,አኮኑ አንትሙ ለአክሙ ኀበ ዮሐንስ ወነገረክሙ ስምዖ በጽድቅ በእንቲኣየ።,"You sent a delegation to John, and he testified to the truth." +እኔ ግን የሰ​ውን ምስ​ክ​ር​ነት የምሻ አይ​ደ​ለ​ሁም፤ ነገር ግን እና​ንተ ትድኑ ዘንድ ይህን እላ​ለሁ።,ወአንሰ አኮ ስምዐ ሰብእ ዘእፈቅድ ወባሕቱ ዘንተ እብል ከመ አንትሙ ትእመኑ ወትድኀኑ።,"Although I don’t accept human testimony, I say these things so that you can be saved." +እርሱ የሚ​ነ​ድና የሚ​ያ​በራ መብ​ራት ነበረ፤ እና​ን​ተም አን​ዲት ሰዓት በብ​ር​ሃኑ ደስ ሊላ​ችሁ ወደ​ዳ​ችሁ።,ዝንቱ ውእቱ ማኅቶት ዘያኀቱ ወያበርህ ወአንትሙ ፈቀድክሙ ትትፈሥሑ በብርሃኑ አሐተ ሰዓተ።,"John was a burning and shining lamp, and, at least for a while, you were willing to celebrate in his light." +እኔ ግን ከዮ​ሐ​ንስ ምስ​ክ​ር​ነት የሚ​በ​ልጥ ምስ​ክር አለኝ፤ ልሠ​ራ​ውና ልፈ​ጽ​መው አባቴ የሰ​ጠኝ ሥራ፥ አብ እንደ ላከኝ ያ የም​ሠ​ራው ሥራ ምስ​ክሬ ነውና።,ወአንሰ ብየ ሰማዕት ዘየዐቢ እምስ���ዐ ዮሐንስ እስመ ግብር ዘወሀበኒ አቡየ ከመ እግበር ወእፈጽም ውእቱ ግብር ዘእገብር ሰማዕትየ ከመ አብ ፈነወኒ።,“I have a witness greater than John’s testimony. The Father has given me works to do so that I might complete them. These works I do testify about me that the Father sent me. +የላ​ከኝ አብም ስለ እኔ መስ​ክ​ሮ​አል፤ ከሆ​ነም ጀምሮ ቃሉን አል​ሰ​ማ​ች​ሁም፤ መል​ኩ​ንም አላ​ያ​ች​ሁም።,ወአቡየ ዘፈነወኒ ውእቱ ሰማዕትየ ወእምአመ ኮንክሙ ቃሎ ኢሰማእክሙ ወራእዮሂ ኢርኢክሙ።,"And the Father who sent me testifies about me. You have never even heard his voice or seen his form," +ቃሉም የላ​ች​ሁም፤ በእ​ና​ንተ ዘን​ድም አይ​ኖ​ርም፤ እርሱ የላ​ከ​ውን አላ​መ​ና​ች​ሁ​ምና።,ወቃሉሂ አልብክሙ ወኢይነብር ኀቤክሙ እስመ ዘውእቱ ፈነወ ኪያሁ ኢአመንክሙ።,and you don’t have his word dwelling with you because you don’t believe the one whom he has sent. +መጻ​ሕ​ፍ​ትን መር​ምሩ፤ በእ​ነ​ርሱ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን የም​ታ​ገኙ ይመ​ስ​ላ​ች​ኋ​ልና፤ እነ​ር​ሱም የእኔ ምስ​ክ​ሮች ናቸው።,ኅሡ ትርአዩ ውስተ መጻሕፍት እስመ ቦቶን ይመስለክሙ ዘትረክቡ ሕይወተ ዘለዓለም ወእማንቱ ሰማዕትየ።,"Examine the scriptures, since you think that in them you have eternal life. They also testify about me," +ሕይ​ወ​ትን ታገኙ ዘንድ ወደ እኔ ልት​መጡ አት​ወ​ዱም።,ወኢትፈቅዱ ትምጽኡ ኀቤየ ከመ ትርከቡ ሕይወተ ዘለዓለም።,yet you don’t want to come to me so that you can have life. +እኔ ከሰው ክብ​ርን ልቀ​በል አል​ሻም።,አንሰ ኢይፈቅድ ያድሉ ሊተ ሰብእ።,"“I don’t accept praise from people," +ነገር ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍቅር በእ​ና​ንተ እን​ደ​ሌ​ለ​ባ​ችሁ ዐወ​ቅሁ።,ወባሕቱ አእመርኩክሙ ከመ አልብክሙ ፍቅረ እግዚአብሔር ላዕሌክሙ።,"but I know you, that you don’t have God’s love in you." +እኔ በአ​ባቴ ስም መጣሁ፥ አል​ተ​ቀ​በ​ላ​ች​ሁ​ኝ​ምም፤ ሌላው ግን በራሱ ስም ቢመጣ እር​ሱን ትቀ​በ​ሉ​ታ​ላ​ችሁ።,አነ መጻእኩ በስመ አቡየ ወኢተወከፍክሙኒ ወአመ መጽአ ካልእ በስምዐ ነፍሱ ኪያሁ ትትዌከፉ።,"I have come in my Father’s name, and you don’t receive me. If others come in their own name, you receive them." +ከባ​ል​ን​ጀ​ራ​ችሁ ክብ​ርን የም​ት​መ​ርጡ፥ ከአ​ንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ክብ​ርን የማ​ትሹ እና​ንተ እን​ዴት ልታ​ምኑ ትች​ላ​ላ​ችሁ?,እፎ ትክሉ አንትሙ አሚነ ዘተኀሥሡ ክብረ እምቢጽክሙ ወኢተኀሥሡ ክብረ እምእግዚአብሔር ዋሕድ።,How can you believe when you receive praise from each other but don’t seek the praise that comes from the only God? +እኔ በአብ ዘንድ የም​ከ​ስ​ሳ​ችሁ አይ​ም​ሰ​ላ​ችሁ፤ የሚ​ከ​ስ​ሳ​ች​ሁስ አለ፤ እር​ሱም እና​ንተ ተስፋ የም​ታ​ደ​ር​ጉት ሙሴ ነው።,ኢይምሰልክሙ ዘአነ አስተዋድየክሙ ኀበ አብ አላ ሀሎ ሙሴ ዘያስተዋድየክሙ ዘኪያሁ ትሴፈዉ ወትትዌከሉ።,"“Don’t think that I will accuse you before the Father. Your accuser is Moses, the one in whom your hope rests." +ሙሴ​ንስ አም​ና​ች​ሁት ቢሆን እኔ​ንም ባመ​ና​ች​ሁኝ ነበር፤ እርሱ ስለ እኔ ጽፎ​አ​ልና።,ሶበሰ አመንክምዎ ለሙሴ ኪያየኒ እምአመንክሙኒ እስመ በእንቲኣየ ጸሐፈ ውእቱ።,"If you believed Moses, you would believe me, because Moses wrote about me." +ሙሴ የጻ​ፈ​ውን ካላ​መ​ና​ችሁ ግን የእ​ኔን ቃል እን​ዴት ታም​ና​ላ​ችሁ?”,ወእመሰ ዘጸሐፈ ሙሴ ኢተአምኑ እፎ ቃልየ ተአምኑ።,"If you don’t believe the writings of Moses, how will you believe my words?”" +ከዚህ በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ወደ ገሊላ ባሕር ማዶ ወደ ጥብ​ር​ያ​ዶስ ሄደ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ሖረ እግዚእ ኢየሱስ ማዕዶተ ባሕረ ገሊላ ኀበ ጥብርያዶስ።,After this Jesus went across the Galilee Sea . +በበ​ሽ​ተ​ኞ​ችም ላይ ያደ​ረ​ገ​ውን ተአ​ም​ራት ስለ አዩ ብዙ ሰዎች ተከ​ተ���ሉት፤,ወተለውዎ ብዙኃን አሕዛብ እስመ ርእዩ ተአምረ ዘገብረ በላዕለ ድዉያን።,"A large crowd followed him, because they had seen the miraculous signs he had done among the sick." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ወደ ተራራ ወጣ፤ ከደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ጋር በዚያ ተቀ​መጠ።,ወዐርገ እግዚእ ኢየሱስ ውስተ ደብር ወህየ ነበረ ምስለ አርዳኢሁ።,Jesus went up a mountain and sat there with his disciples. +የአ​ይ​ሁድ የፋ​ሲካ በዓ​ልም ቀርቦ ነበር።አም​ስ​ቱን እን​ጀ​ራና ሁለ​ቱን ዓሣ ስለ ማበ​ር​ከቱ,ወቀርበ በዓለ ፋሲካሆሙ ለአይሁድ።በእንተ ኀምስ ኅብስት ወክልኤ ዓሣ,"It was nearly time for Passover, the Jewish festival." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ዐይ​ኖ​ቹን አን​ሥቶ ብዙ ሰዎች ወደ እርሱ ሲመጡ አየና ፊል​ጶ​ስን፥ “ለእ​ነ​ዚህ ሰዎች የም​ና​በ​ላ​ቸው እን​ጀራ ከወ​ዴት እን​ግዛ?” አለው።,ወአንሥአ አዕይንቲሁ እግዚእ ኢየሱስ ወርእየ ብዙኃነ ሰብአ እንዘ ይመጽኡ ኀቤሁ ወይቤሎ ለፊልጶስ እምአይቴ ንሣየጥ ኅብስተ ዘናበልዖሙ ለእሉ።,"Jesus looked up and saw the large crowd coming toward him. He asked Philip, “Where will we buy food to feed these people?”" +ሲፈ​ት​ነው ይህን አለ እንጂ፥ እር​ሱስ የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውን ያውቅ ነበር።,ወዘንተ ይቤ እንዘ ያሜክሮ ወውእቱሰ የአምር ዘሀለዎ ይግበር።,"Jesus said this to test him, for he already knew what he was going to do." +ፊል​ጶ​ስም መልሶ እን​ዲህ አለው፥ “ከእ​ነ​ርሱ ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ጥቂት ጥቂት ይወ​ስዱ ዘንድ የሁ​ለት መቶ ዲናር እን​ጀራ አይ​በ​ቃ​ቸ​ውም።”,ወአውሥአ ፊልጶስ ወይቤሎ ዘክልኤቱ ምእት ዲናር ኅብስት ኢየአክሎሙ ከመ ይንሥኡ በበሕቅ ለለአሐዱ እምኔሆሙ።,"Philip replied, “More than a half year’s salary worth of food wouldn’t be enough for each person to have even a little bit.”" +ከደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም አንዱ የስ​ም​ዖን ጴጥ​ሮስ ወን​ድም እን​ድ​ር​ያስ እን​ዲህ አለው፥,ወይቤሎ አሐዱ እምአርዳኢሁ ዘውእቱ እንድርያስ እኁሁ ለስምዖን ጴጥሮስ።,"One of his disciples, Andrew, Simon Peter’s brother, said," +“አም​ስት የገ​ብስ እን​ጀ​ራና ሁለት ዓሣ የያዘ ብላ​ቴና በዚህ አለ፤ ነገር ግን እነ​ዚህ ይህን ለሚ​ያ​ህል ሰው ምን ይበ​ቃሉ?”,ሀሎ ዝየ ወልድ ዘቦቱ ኀምስ ኅብስተ ሰገም ወክልኤቲ ዓሣት ወባሕቱ ምንተ ይበቍዓ እማንቱ ለዘመጠነዝ ሰብእ።,“A youth here has five barley loaves and two fish. But what good is that for a crowd like this?” +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ሰዎ​ቹን እን​ዲ​ቀ​መጡ አድ​ርጉ” አለ፤ የዚያ ቦታም ሣሩ ብዙ ነበር፤ ወን​ዶ​ቹም በመ​ስኩ ላይ ተቀ​መጡ፤ ቍጥ​ራ​ቸ​ውም አም​ስት ሺህ ያህል ነበር።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ግበሩ ምርፋቃተ ለሰብእ ወብዙኅ ሣዕሩ ለውእቱ መካን ወረፈቁ ዲበ ሣዕር ዕደዊሆሙ ወየአክል ኍልቆሙ መጠነ ኀምሳ ምእት ብእሲ።,"Jesus said, “Have the people sit down.” There was plenty of grass there. They sat down, about five thousand of them." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ያን እን​ጀራ ይዞ አመ​ሰ​ገነ፤ ቈር​ሶም ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ሰጣ​ቸው፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ለተ​ቀ​መ​ጡት ሰዎች ሰጡ​አ​ቸው፤ ከዓ​ሣ​ውም እን​ዲሁ የፈ​ለ​ጉ​ትን ያህል ሰጡ​አ​ቸው።,ወነሥአ እግዚእ ኢየሱስ ውእተ ኅብስተ ወአእኰተ ባረከ ወፈተተ ወወሀቦሙ ለአርዳኢሁ ወአርዳኢሁኒ አቅረቡ ለሰብእ ወእምዓሣሁኒ ከማሁ መጠነ ፈቀዱ።,"Then Jesus took the bread. When he had given thanks, he distributed it to those who were sitting there. He did the same with the fish, each getting as much as they wanted." +ከጠ​ገ​ቡም በኋላ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱን፥ “ከቍ​ር​ስ​ራሹ ምንም የሚ​ወ​ድቅ እን​ዳ​ይ​ኖር የተ​ረ​ፈ​ውን ቍር​ስ​ራሽ አንሡ፤” አላ​ቸው።,ወእምድኅረ በልዑ ወጸግቡ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ አስተጋብኡ ዘተርፈ ፍተታተ ከመ አልቦ ዘይት��ደፍ ወኢምንትኒ እምኔሆን፤,"When they had plenty to eat, he said to his disciples, “Gather up the leftover pieces, so that nothing will be wasted.”" +እነ​ር​ሱም ሰበ​ሰቡ፥ በል​ተው ከጠ​ገቡ በኋ​ላም ከአ​ም​ስቱ የገ​ብስ እን​ጀራ የተ​ረ​ፈው ቍር​ስ​ራሽ ዐሥራ ሁለት መሶብ ሞላ።,ወአስተጋብኡ ወመልአ ዐሠርተ ወክልኤተ መሣይምተ እምኀምስቱ ኅብስተ ሰገም ዘተርፈ ፍተታት እምዘ በልዑ ወጸግቡ።,So they gathered them and filled twelve baskets with the pieces of the five barley loaves that had been left over by those who had eaten. +ሕዝ​ቡም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ያደ​ረ​ገ​ውን ተአ​ም​ራት አይ​ተው፥ “ይህ በእ​ው​ነት ወደ ዓለም የሚ​መ​ጣው ነቢይ ነው” አሉ።,ወርእዮሙ ሕዝብ ዘገብረ ተአምረ እግዚእ ኢየሱስ ይቤሉ አማን ነቢይ ውእቱ ዝንቱ ዘመጽአ ውስተ ዓለም።ዘከመ ሖረ እግዚእ ኢየሱስ ዲበ ባሕር,"When the people saw that he had done a miraculous sign, they said, “This is truly the prophet who is coming into the world.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መጥ​ተው ነጥ​ቀው ሊያ​ነ​ግ​ሡት እን​ደ​ሚሹ ዐወ​ቀ​ባ​ቸ​ውና ብቻ​ውን ወደ ተራራ ሄደ።በባ​ሕር ላይ ስለ መሄዱ,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ከመ ይፈቅዱ ይምጽኡ ይምሥጥዎ ወያንግሥዎ ወተግኅሠ ውስተ ደብር ባሕቲቶ።,"Jesus understood that they were about to come and force him to be their king, so he took refuge again, alone on a mountain.Jesus walks on water" +በመ​ሸም ጊዜ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ወደ ባሕር ወረዱ።,ወመስዮ ወረዱ አርዳኢሁ ውስተ ባሕር።,"When evening came, Jesus’ disciples went down to the lake." +ወደ ታን​ኳም ወጡ፤ ወደ ባሕር ማዶ ወደ ቅፍ​ር​ና​ሆ​ምም ሄዱ፤ እነ​ሆም፥ ፈጽሞ ጨለማ ሆነ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ወደ እነ​ርሱ ገና አል​መ​ጣም ነበር።,ወዐርጉ ሐመረ ወሖሩ ማዕዶተ ባሕር ኀበ ቅፍርናሆም ወናሁ ወድአ ኮነ ጽልመት ወዓዲሁ ኢመጽአ እግዚእ ኢየሱስ ኀቤሆሙ።,They got into a boat and were crossing the lake to Capernaum. It was already getting dark and Jesus hadn’t come to them yet. +ባሕሩ ግን ይታ​ወክ ነበር፤ ጽኑ ነፋስ ይነ​ፍስ ነበ​ርና።,ወባሕርሰ ይትሀወክ እስመ ዐቢይ ነፋስ ይነፍኅ።,The water was getting rough because a strong wind was blowing. +ሃያ አም​ስት ወይም ሠላሳ ምዕ​ራፍ ያህል ከሄዱ በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን በባ​ሕር ላይ ሲሄድ አዩት፤ ወደ ታን​ኳዉ በቀ​ረበ ጊዜም ፈሩ።,ወኀሊፎሙ መጠነ ዕሥራ ወኀምስቱ ምዕራፍ አው ሠላሳ ርእይዎ ለእግዚእ ኢየሱስ እንዘ የሐውር ዲበ ባሕር ወቀርበ ኀበ ሐመር ወፈርሁ።,"When the wind had driven them out for about three or four miles, they saw Jesus walking on the water. He was approaching the boat and they were afraid." +እር​ሱም፥ “እኔ ነኝ፤ አት​ፍሩ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ አነ ውእቱ ኢትፍርሁ።,"He said to them, “I Am. Don’t be afraid.”" +ወደ ታን​ኳ​ው​ዪቱ ሊያ​ወ​ጡት ሲሹም ታን​ኳ​ዪቱ ወዲ​ያ​ውኑ ሊሄዱ ወደ ወደ​ዱ​በት ወደብ ደረ​ሰች።,ወእንዘ ይፈቅዱ ያዕርግዎ ውስተ ሐመር በጽሐት ሐመር ሶቤሃ ውስተ ምድር ኀበ ዘፈቀዱ ይሑሩ።,"Then they wanted to take him into the boat, and just then the boat reached the land where they had been heading." +በማ​ግ​ሥ​ቱም ከባ​ሕሩ ዳር ቆመው የነ​በሩ ሰዎች ከአ​ን​ዲት ታንኳ በቀር ከዚያ ሌላ ታንኳ እን​ዳ​ል​ነ​በረ፥ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ለብ​ቻ​ቸው ሄዱ እንጂ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ጋር ወደ ታንኳ እን​ዳ​ል​ወጣ አዩ።,ወበሳኒታ ሰብእ እለ ይቀውሙ ማዕዶተ ባሕር ርእዮሙ ከመ አልቦ ህየ ካልእ ሐመር ዘእንበለ አሐቲ ሐመር ወከመሂ ኢዐርገ እግዚእ ኢየሱስ ምስለ አርዳኢሁ ውስተ ሐመር አላ አርዳኢሁ ባሕቲቶሙ ሖሩ።,"The next day the crowd that remained on the other side of the lake realized that only one boat had been there. They knew Jesus hadn’t gone with his disciples, but that the disciples had gone alone." +ደግ​ሞም ጌታ​ችን የባ​ረ​ከ​ውን እን​ጀራ ከበ​ሉ​በት ቦታ አቅ​ራ​ቢያ ከጥ​ብ​ር​ያ​ዶስ ሌሎች ታን​ኳ​ዎች መጥ​ተው ነበር።,ወመጽኣ ካልኣትኒ አሕማር እምጥብርያዶስ ቅሩበ ብሔር ኀበ በልዑ ኅብስተ ዘባረከ እግዚእነ።,"Some boats came from Tiberias, near the place where they had eaten the bread over which the Lord had given thanks." +እነ​ዚያ ሰዎ​ችም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ፥ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም በዚያ እን​ዳ​ል​ነ​በሩ ባዩ ጊዜ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ይፈ​ል​ጉት ዘንድ በእ​ነ​ዚያ ታን​ኳ​ዎች ገብ​ተው ወደ ቅፍ​ር​ና​ሆም መጡ።,ወሶበ ርእዩ እሙንቱ ሰብእ ከመ ኢሀሎ እግዚእ ኢየሱስ ህየ ወኢአርዳኢሁ ዐርጉ ውስተ ውእቶን አሕማር ወበጽሑ ቅፍርናሆም ይኅሥሥዎ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"When the crowd saw that neither Jesus nor his disciples were there, they got into the boats and came to Capernaum looking for Jesus." +በባ​ሕሩ ዳርም ባገ​ኙት ጊዜ፥ “መም​ህር ሆይ፥ ወደ​ዚህ መቼ መጣህ?” አሉት።ስለ ሕይ​ወት ምግብ,ወሶበ ረከብዎ በማዕዶተ ባሕር ይቤልዎ ረቢ ማእዜ መጻእከ ወበጻሕከ ዝየ።,"When they found him on the other side of the lake, they asked him, “Rabbi, when did you get here?”Bread of life" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ እና​ንተ የም​ት​ፈ​ል​ጉኝ እን​ጀራ ስለ በላ​ች​ሁና ስለ ጠገ​ባ​ችሁ ነው እንጂ ተአ​ም​ራት ስለ አያ​ችሁ አይ​ደ​ለም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አማን አማን እብለክሙ ከመ አኮ አንትሙ ዘተኀሥሡኒ በእንተ ዘርኢክሙ ተአምራተ አላ በእንተ ዘበላዕክሙ ኅብስተ ወጸገብክሙ።,"Jesus replied, “I assure you that you are looking for me not because you saw miraculous signs but because you ate all the food you wanted." +የሰው ልጅ ለሚ​ሰ​ጣ​ችሁ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት ለሚ​ኖር መብል ሥሩ እንጂ ለሚ​ጠ​ፋው መብል አይ​ደ​ለም፤ ይህን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አብ አት​ሞ​ታ​ልና።”,ተገብሩ እንከሰ አኮ ለመብልዕ ኀላፊ አላ ለመብልዕ ዘይነብር ለሕይወት ዘለዓለም ዘይሁበክሙ ወልደ ዕጓለ እመሕያው እስመ ለዝሰ እግዚአብሔር አብ ኀተሞ።,"Don’t work for the food that doesn’t last but for the food that endures for eternal life, which the Human One will give you. God the Father has confirmed him as his agent to give life.”" +“እን​ግ​ዲህ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሥራ እን​ሠራ ዘንድ ምን እና​ድ​ርግ?” አሉት።,ወይቤልዎ ምንተ ንረሲ ከመ ንግበር ግብረ እግዚአብሔር።,"They asked, “What must we do in order to accomplish what God requires?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “ይህ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሥራ እርሱ በላ​ከው ታምኑ ዘንድ ነው፤” አላ​ቸው።ምል​ክት ስለ መጠ​የ​ቃ​ቸው,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ዝንቱ ውእቱ ግብረ እግዚአብሔር ከመ ትእመኑ በዘፈነወ ውእቱ።,"Jesus replied, “This is what God requires, that you believe in him whom God sent.”" +እነ​ር​ሱም እን​ዲህ አሉት፥ “የም​ት​ሠ​ራ​ውን አይ​ተን በአ​ንተ እና​ምን ዘንድ ምን ተአ​ም​ራት ታደ​ር​ጋ​ለህ?,ወይቤልዎ ምንተ ተአምረ ትገብር ከመ ንርአይ ወንእመን ብከ በዘገበርከ።,"They asked, “What miraculous sign will you do, that we can see and believe you? What will you do?" +አባ​ቶ​ቻ​ች​ንስ ‘ሊበሉ እን​ጀራ ከሰ​ማይ ሰጣ​ቸው’ ተብሎ እንደ ተጻፈ በም​ድረ በዳ መና በሉ።,አበዊነሰ መና በልዑ በገዳም በከመ ጽሑፍ «ኅብስተ እምሰማይ ወሀቦሙ ይብልዑ።»,"Our ancestors ate manna in the wilderness, just as it is written, He gave them bread from heaven to eat.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ያን እን​ጀራ ከሰ​ማይ የሰ​ጣ​ችሁ ሙሴ አይ​ደ​ለም፤ አባቴ ከሰ​ማይ የእ​ው​ነት እን​ጀ​ራን ሰጥ​ቶ​አ​ች​ኋል እንጂ።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አማን አማን እብለክሙ አኮ ሙሴ ዘወሀበክሙ ውእተ ኅብስተ እምሰማይ አላ አቡየ ወሀበክሙ ኅብስተ ጽድቅ እምሰማይ።,"Jesus told them, “I assure you, it wasn’t Moses who gave the bread from heaven to you, but my Father gives you the true bread from heaven." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ጀራ ከሰ​ማይ የሚ​ወ​ርድ፤ ለዓ​ለ​ምም ሕይ​ወ​ትን የሚ​ሰጥ ነውና።”,እስመ ኅብስቱ ለእግዚአብሔር ውእቱ ዘወረደ እምሰማይ ወይሁብ ሕይወተ ዘለዓለም።,The bread of God is the one who comes down from heaven and gives life to the world.” +እነ​ር​ሱም፥ “አቤቱ ከዚያ እን​ጀራ ሁል​ጊዜ ስጠን” አሉት።ስለ ሕይ​ወት ኅብ​ስት,ወይቤልዎ እግዚኦ ሀበነ በኵሉ ጊዜ እምውእቱ ኅብስት።,"They said, “Sir, give us this bread all the time!”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “የሕ​ይ​ወት እን​ጀራ እኔ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚ​መጣ ከቶ አይ​ራ​ብም፤ በእኔ የሚ​ያ​ም​ንም ለዘ​ለ​ዓ​ለም አይ​ጠ​ማም።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አነ ውእቱ ኅብስተ ሕይወት ወዘይመጽእ ኀቤየ ኢይርኅብ ወዘሂ የአምን ብየ ኢይጸምእ ለዝሉፉ።,"Jesus replied, “I am the bread of life. Whoever comes to me will never go hungry, and whoever believes in me will never be thirsty." +ነገር ግን እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ አያ​ች​ሁኝ፤ አላ​መ​ና​ች​ሁ​ብ​ኝ​ምም።,ወእቤለክሙ ባሕቱ ርኢክሙኒሂ ወኢአመንክሙኒ።,But I told you that you have seen me and still don’t believe. +አብ የሚ​ሰ​ጠኝ ሁሉ ወደ እኔ ይመ​ጣል፤ ወደ እኔ የሚ​መ​ጣ​ው​ንም ከቶ ወደ ውጭ አላ​ወ​ጣ​ውም።,ወኵሉ ዘወሀበኒ አቡየ ይመጽእ ኀቤየ ወለዘሂ መጽአ ኀቤየ ኢይሰድዶ ወኢያውፅኦ አፍኣ።,"Everyone whom the Father gives to me will come to me, and I won’t send away anyone who comes to me." +ከሰ​ማይ የወ​ረ​ድሁ የላ​ከ​ኝን ፈቃድ እንጂ፥ ፈቃ​ዴን ላደ​ርግ አይ​ደ​ለ​ምና።,እስመ አኮ ዘወረድኩ እምሰማይ ከመ እግበር ፈቃድየ ዘእንበለ ፈቃዱ ለዘፈነወኒ።,"I have come down from heaven not to do my will, but the will of him who sent me." +የላ​ከኝ የአብ ፈቃ​ድም ይህ ነው፤ ከሰ​ጠኝ ሁሉ አን​ድስ እንኳ ቢሆን እን​ዳ​ይ​ጠፋ ነው፤ ነገር ግን እኔ በኋ​ለ​ኛ​ዪቱ ቀን አስ​ነ​ሣ​ዋ​ለሁ።,ወዝንቱ ውእቱ ፈቃዱ ለዘፈነወኒ አብ ከመ ኵሉ ዘወሀበኒ ኢይትኀጐል እምኔሆሙ ወኢአሐዱሂ አላ አነ አነሥኦ በደኃሪት ዕለት።,"This is the will of the one who sent me, that I won’t lose anything he has given me, but I will raise it up at the last day." +የአ​ባቴ ፈቃዱ ይህ ነው፤ ወል​ድን አይቶ የሚ​ያ​ም​ን​በት ሁሉ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን እን​ዲ​ያ​ገኝ ነው፤ እኔም በመ​ጨ​ረ​ሻ​ዪቱ ቀን አስ​ነ​ሣ​ዋ​ለሁ።”ስለ አይ​ሁድ ማን​ጐ​ራ​ጐር,ወዝንቱ ውእቱ ፈቃዱ ለአቡየ ከመ ኵሉ ዘርእዮ ለወልድ ወአምነ ቦቱ ይረክብ ሕይወተ ዘለዓለም ወአነ አነሥኦ በደኃሪት ዕለት።,"This is my Father’s will: that all who see the Son and believe in him will have eternal life, and I will raise them up at the last day.”" +አይ​ሁ​ድም ስለ እርሱ አን​ጐ​ራ​ጐሩ፤ “ከሰ​ማይ የወ​ረደ የሕ​ይ​ወት እን​ጀራ እኔ ነኝ” ብሎ​አ​ቸ​ዋ​ልና።,ወአንጐርጐሩ አይሁድ በእንቲኣሁ እስመ ይቤሎሙ አነ ውእቱ ኅብስተ ሕይወት ዘወረደ እምሰማይ።,"The Jewish opposition grumbled about him because he said, “I am the bread that came down from heaven.”" +“እኛ አባ​ቱ​ንና እና​ቱን የም​ና​ው​ቃ​ቸው ይህ የዮ​ሴፍ ልጅ ኢየ​ሱስ አይ​ደ​ለ​ምን? እን​ግ​ዲህ እን​ዴት ከሰ​ማይ ወረ​ድሁ ይለ​ናል?” አሉ።,ወይቤሉ አኮኑ ዝንቱ ውእቱ ኢየሱስ ወልደ ዮሴፍ ዘለሊነ ነአምር አባሁ ወእሞ ወእፎ እንከ ይብለነ እምሰማይ ወረድኩ።,"They asked, “Isn’t this Jesus, Joseph’s son, whose mother and father we know? How can he now say, ‘I have come down from heaven’?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እርስ በር​ሳ​ችሁ አታ​ን​ጐ​ራ​ጕሩ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ኢታንጐርጕሩ በበይ��ቲክሙ።,"Jesus responded, “Don’t grumble among yourselves." +የላ​ከኝ አብ ካል​ሳ​በው በቀር ወደ እኔ መም​ጣ​ትን የሚ​ችል የለም፤ እኔም በመ​ጨ​ረ​ሻ​ዪቱ ቀን አስ​ነ​ሣ​ዋ​ለሁ።,አልቦ ዘይክል መጺአ ኀቤየ እመ ኢሰሐቦ አብ ዘፈነወኒ ወአነ አነሥኦ በደኃሪት ዕለት።,"No one can come to me unless they are drawn to me by the Father who sent me, and I will raise them up at the last day." +‘ሁሉም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የተ​ማሩ ይሆ​ናሉ’ ተብሎ በነ​ቢ​ያት መጽ​ሐፍ ተጽ​ፎ​አል፤ እን​ግ​ዲህ ከአ​ባቴ የሰማ ሁሉ ተምሮ ወደ እኔ ይመ​ጣል።,ወሀሎ ጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ነቢያት «ከመ ይከውኑ ኵሎሙ ምሁራነ እምኀበ እግዚአብሔር» ወኵሉ እንከ ዘሰምዐ በኀበ አቡየ ተምሂሮ ይመጽእ ኀቤየ።,"It is written in the Prophets, And they will all be taught by God. Everyone who has listened to the Father and learned from him comes to me." +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሆ​ነው በቀር አብን ያየው ማንም የለም፤ እር​ሱም አብን አየው።,ወአልቦ ዘርእዮ ለአብ ዘእንበለ ዘእምኀቤሁ ለእግዚአብሔር ውእቱ ወውእቱ ርእዮ ለአብ።,No one has seen the Father except the one who is from God. He has seen the Father. +እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ በእኔ የሚ​ያ​ምን የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት አለው።,አማን አማን እብለክሙ ዘየአምን ብየ ቦ ሕይወት ዘለዓለም።,"I assure you, whoever believes has eternal life." +የሕ​ይ​ወት እን​ጀራ እኔ ነኝ።,አነ ውእቱ ኅብስተ ሕይወት።,I am the bread of life. +አባ​ቶ​ቻ​ች​ሁስ በም​ድረ በዳ መና በሉ፥ ሞቱም።,አበዊክሙሰ መና በልዑ በገዳም ወሞቱ።,Your ancestors ate manna in the wilderness and they died. +ከእ​ርሱ የበላ ሁሉ እን​ዳ​ይ​ሞት ከሰ​ማይ የወ​ረደ እን​ጀራ ይህ ነው።”ስለ ሥጋ​ውና ስለ ደሙ,ዝንቱ ውእቱ ኅብስት ዘእምሰማይ ወረደ ወኵሉ ዘበልዐ እምኔሁ ኢይመውት።,This is the bread that comes down from heaven so that whoever eats from it will never die. +“ከሰ​ማይ የወ​ረደ የሕ​ይ​ወት እን​ጀራ እኔ ነኝ፤ ከዚህ እን​ጀራ የሚ​በላ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ይኖ​ራል፤ ስለ ዓለም ሕይ​ወት የም​ሰ​ጠው ይህ እን​ጀራ ሥጋዬ ነው።”,አነ ውእቱ ኅብስተ ሕይወት ዘወረደ እምሰማይ ወዘበልዐ እምዝንቱ ኅብስት የሐዩ ለዓለም ወዝኒ ኅብስት ዘአነ እሁቦ ሥጋየ ውእቱ በእንተ ሕይወት ዘለዓለም።,"I am the living bread that came down from heaven. Whoever eats this bread will live forever, and the bread that I will give for the life of the world is my flesh.”" +አይ​ሁ​ድም፥ “ይህ እን​በላ ዘንድ ሥጋ​ውን ሊሰ​ጠን እን​ዴት ይች​ላል?” ብለው እርስ በር​ሳ​ቸው ተከ​ራ​ከሩ።,ወተጋዐዙ አይሁድ በበይናቲሆሙ እንዘ ይብሉ እፎ ይክል ዝንቱ የሀበነ ሥጋሁ ንብላዕ።,"Then the Jews debated among themselves, asking, “How can this man give us his flesh to eat?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ የሰ​ውን ልጅ ሥጋ ካል​በ​ላ​ችሁ፥ ደሙ​ንም ካል​ጠ​ጣ​ችሁ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት የላ​ች​ሁም።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አማን አማን እብለክሙ እመ ኢበላዕክሙ ሥጋሁ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ወኢሰተይክሙ ደሞ አልብክሙ ሕይወት ላዕሌክሙ።,"Jesus said to them, “I assure you, unless you eat the flesh of the Human One and drink his blood, you have no life in you." +ሥጋ​ዬን የሚ​በላ፥ ደሜ​ንም የሚ​ጠጣ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት አለው፤ እኔም በኋ​ለ​ኛ​ዪቱ ቀን አነ​ሣ​ዋ​ለሁ።,ዘበልዐ ሥጋየ ወሰትየ ደምየ ቦ ሕይወት ዘለዓለም ወአነ አነሥኦ በደኃሪት ዕለት።,"Whoever eats my flesh and drinks my blood has eternal life, and I will raise them up at the last day." +ሥጋዬ እው​ነ​ተኛ መብል ነውና፤ ደሜም እው​ነ​ተኛ መጠጥ ነውና።,እስመ ሥጋየኒ መብልዐ ጽድቅ ዘበአማን ውእቱ ወደምየኒ ስቴ ሕይወት ዘበአማን ውእቱ።,My flesh is true food and my blood is true drink. +ሥጋ​ዬን የሚ​በላ፥ ደሜ​ንም የሚ​ጠጣ በእኔ ይኖ​ራል፤ እኔም በእ​ርሱ እኖ​ራ​ለሁ።,ዘበልዐ ሥጋየ ወሰትየ ደምየ ይሄሉ ምስሌየ ወአነሂ እሄሉ ምስሌሁ።,Whoever eats my flesh and drinks my blood remains in me and I in them. +የላ​ከኝ አብ ሕያው እንደ ሆነ፥ እኔም ስለ አብ ሕያው ነኝ፤ ሥጋ​ዬ​ንም የሚ​በላ እርሱ ደግሞ ስለ እኔ ሕያው ሆኖ ይኖ​ራል።,ወበከመ ዘፈነወኒ አብ ሕያው ወአነሂ ሕያው በእንተ አብ ወዘበልዐ ሥጋየ የሐዩ በእንቲኣየ።,"As the living Father sent me, and I live because of the Father, so whoever eats me lives because of me." +ከሰ​ማይ የወ​ረደ እን​ጀራ ይህ ነው፤ አባ​ቶ​ቻ​ችሁ በል​ተ​ውት እን​ደ​ሞ​ቱ​በት ያለ መና አይ​ደ​ለም፤ ይህን እን​ጀራ የሚ​በላ ግን ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕያው ሆኖ ይኖ​ራል።”,ዝኬ ውእቱ ኅብስት ዘእምሰማይ ወረደ ወአኮ በከመ በልዑ አበዊክሙ መና ወሞቱ ወዘበልዖሰ ለዝንቱ ኅብስት የሐዩ ለዓለም።በእንተ እለ ተዐቅፉ,"This is the bread that came down from heaven. It isn’t like the bread your ancestors ate, and then they died. Whoever eats this bread will live forever.”" +በቅ​ፍ​ር​ና​ሆ​ምም በም​ኵ​ራብ ሲያ​ስ​ተ​ም​ራ​ቸው ይህን ተና​ገረ፤ስለ ተጠ​ራ​ጠ​ሩት ሰዎች,ወከመዝ ይቤሎሙ በምኵራብ ዘቅፍርናሆም እንዘ ይሜህሮሙ።,Jesus said these things while he was teaching in the synagogue in Capernaum. +ከደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ብዙ​ዎቹ ይህን ሰም​ተው፥ “ይህ ነገር የሚ​ያ​ስ​ጨ​ንቅ ነው፤ ማንስ ሊሰ​ማው ይች​ላል?” አሉ።,ወብዙኃን እምአርዳኢሁ እለ ሰምዑ ዘንተ ወይቤሉ ዕፁብ ዝንቱ ነገር ወመኑ ይክል ሰሚዖቶ።,"Many of his disciples who heard this said, “This message is harsh. Who can hear it?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ስለ​ዚህ ነገር እንደ አን​ጐ​ራ​ጐሩ በልቡ ዐወ​ቀ​ባ​ቸ​ውና እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ይህ ያሰ​ና​ክ​ላ​ች​ኋ​ልን?,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ በመንፈሱ ከመ አንጐርጐሩ አርዳኢሁ በእንተ ዝንቱ ወይቤሎሙ ዝኑ ያዐቅፈክሙ።,"Jesus knew that the disciples were grumbling about this and he said to them, “Does this offend you?" +እን​ግ​ዲህ የሰው ልጅ ቀድሞ ወደ ነበ​ረ​በት ሲያ​ርግ ብታ​ዩት እን​ዴት ይሆን?,እፎ እንከ እመ ርኢክምዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው እንዘ የዐርግ ኀበ ሀሎ ቀዲሙ።,What if you were to see the Human One going up where he was before? +ሕይ​ወ​ትን የሚ​ሰጥ መን​ፈስ ነው፤ ሥጋ ግን አን​ዳች አይ​ጠ​ቅ​ምም፤ ይህም እኔ የም​ነ​ግ​ራ​ችሁ ቃል መን​ፈስ ነው፤ ሕይ​ወ​ትም ነው።,መንፈስ ውእቱ ዘያሐዩ ወሥጋሰ አልቦ ዘይበቍዕ ወኢምንተኒ ወዝኒ ቃል ዘአነ ነገርኩክሙ መንፈስ ውእቱ ወሕይወት ውእቱ።,The Spirit is the one who gives life and the flesh doesn’t help at all. The words I have spoken to you are spirit and life. +ነገር ግን ከእ​ና​ንተ ውስጥ የማ​ያ​ምኑ አሉ፤” ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከጥ​ንት ጀምሮ የማ​ያ​ም​ኑ​በት እነ​ማን እንደ ሆኑ፥ የሚ​ያ​ሲ​ዘ​ውም ማን እንደ ሆነ ያውቅ ነበ​ርና።,ወባሕቱ ቦ እምውስቴትክሙ እለ ኢየአምኑ እስመ የአምር እግዚእ ኢየሱስ እምትካት እለ መኑ እሙንቱ እለ ኢየአምኑ ቦቱ ወመኑ ውእቱ ዘያገብኦ።,Yet some of you don’t believe.”Jesus knew from the beginning who wouldn’t believe and the one who would betray him. +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ስለ​ዚህ እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ከአብ ካል​ተ​ሰ​ጠው በቀር ወደ እኔ መም​ጣት የሚ​ቻ​ለው የለም።”,ወይቤሎሙ በእንተ ዝንቱ እብለክሙ አልቦ ዘይክል መጺአ ኀቤየ ለእመ ኢተውህበ ሎቱ እምኀበ አብ።,"He said,“For this reason I said to you that none can come to me unless the Father enables them to do so.”" +ስለ​ዚ​ህም ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ወደ ኋላ​ቸው የተ​መ​ለሱ ብዙ​ዎች ናቸው፤ ከዚ​ያም ወዲህ አብ​ረ​ውት አል​ሄ​ዱም።,ወበእንተ ዝንቱ ብዙኃን እምአርዳኢሁ እለ ገብኡ ድኅሬሆሙ ወኢሖሩ እንከ ምስሌሁ።,"At this, many of his disciples turned away and no longer accompanied him." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ዐሥራ ሁለ​ቱን፥ “እና​ንተ ደግሞ ልት​ሄዱ ትሻ​ላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ አንትሙኒ ትፈቅዱኑ ትሑሩ።,"Jesus asked the Twelve, “Do you also want to leave?”" +ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም መልሶ እን​ዲህ አለው፥ “አቤቱ፥ የዘ​ለ​ዓ​ለም የሕ​ይ​ወት ቃል እያ​ለህ ወደ ማን እን​ሄ​ዳ​ለን?,ወአውሥአ ስምዖን ጴጥሮስ ወይቤሎ እግዚኦ ኀበ መኑ ነሐውር እንዘ ቃለ ሕይወት ዘለዓለም ብከ።,"Simon Peter answered, “Lord, where would we go? You have the words of eternal life." +እኛስ የሕ​ያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ክር​ስ​ቶስ አንተ እንደ ሆንህ አም​ነ​ናል፤ አው​ቀ​ና​ልም።”,ወንሕንሰ አመነ ወአእመርነ ከመ አንተ ውእቱ ክርስቶስ ወልዱ ለእግዚአብሔር ሕያው።,We believe and know that you are God’s holy one.” +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ እና​ን​ተን ዐሥራ ሁለ​ታ​ች​ሁን መር​ጫ​ችሁ የለ​ምን? ነገር ግን ከእ​ና​ንተ አንዱ ሰይ​ጣን ነው።”,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አኮኑ አነ ኀረይኩክሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ ወባሕቱ አሐዱ እምኔክሙ ሰይጣን ውእቱ።,"Jesus replied, “Didn’t I choose you twelve? Yet one of you is a devil.”" +ይህ​ንም ስለ ስም​ዖን ልጅ ስለ አስ​ቆ​ሮ​ታ​ዊው ይሁዳ ተና​ገረ፤ እርሱ ያሲ​ዘው ዘንድ አለ​ውና፤ እር​ሱም ከዐ​ሥራ ሁለቱ አንዱ ነበር።,ወዘንተሰ ይቤ እንበይነ ይሁዳ ወልደ ስምዖን አስቆሮታዊ እስመ ውእቱ ሀለዎ ያግብኦ ወውእቱ አሐዱ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ።,"He was speaking of Judas, Simon Iscariot’s son, for he, one of the Twelve, was going to betray him." +ከዚህ በኋ​ላም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በገ​ሊላ ይመ​ላ​ለስ ነበረ፤ ወደ ይሁዳ ምድ​ርም ሊሄድ አል​ወ​ደ​ደም፤ አይ​ሁድ ሊገ​ድ​ሉት ይሹ ነበ​ርና።,ወእምድኅረ ዝንቱ ሖረ እግዚእ ኢየሱስ ውስተ ገሊላ ወኢፈቀደ ይሑር ምድረ ይሁዳ እስመ የኀሥሡ አይሁድ ይቅትልዎ።,"After this Jesus traveled throughout Galilee. He didn’t want to travel in Judea, because the Jewish authorities wanted to kill him." +የአ​ይ​ሁ​ድም የዳስ በዓ​ላ​ቸው ደርሶ ነበር።,ወቀርበ በዓለ መጸለቶሙ ለአይሁድ።,"When it was almost time for the Jewish Festival of Booths," +ወን​ድ​ሞ​ቹም ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን እን​ዲህ አሉት- “ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትህ የም​ት​ሠ​ራ​ውን ሥራ​ህን እን​ዲ​ያዩ ከዚህ ወጥ​ተህ ወደ ይሁዳ ሀገር ሂድ።,ወይቤልዎ አኀዊሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ፍልስ እምዝየ ወሑር ብሔረ ይሁዳ ከመ አርዳኢከኒ ይርአዩ ግብረከ ዘትገብር ወይእመኑ።,"Jesus’ brothers said to him, “Leave Galilee. Go to Judea so that your disciples can see the amazing works that you do." +ሊገ​ለጥ ወድዶ ሳለ በስ​ውር አን​ዳች ነገር የሚ​ያ​ደ​ርግ ማንም የለ​ምና፤ አንተ ግን ይህን የም​ታ​ደ​ርግ ከሆነ ራስ​ህን ለዓ​ለም ግለጥ።,እስመ አልቦ ዘይገብር ምንተኒ ጽሚተ ወይፈቅድ ክሡተ ይኩኖ ወእመሰ ዘንተ ትገብር አርኢ ርእሰከ ለዓለም።,"Those who want to be known publicly don’t do things secretly. Since you can do these things, show yourself to the world.”" +ወን​ድ​ሞቹ ገና አላ​መ​ኑ​በ​ትም ነበ​ርና።,እስመ አኀዊሁኒ ኢአምኑ ቦቱ።,His brothers said this because even they didn’t believe in him. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ጊዜዬ ገና አል​ደ​ረ​ሰም፤ የእ​ና​ንተ ጊዜ ግን ዘወ​ትር የተ​ዘ​ጋጀ ነው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ጊዜየሰ ዓዲ እስከ ይእዜ ኢበጽሐ ወጊዜ ዚኣክሙሰ ዘልፈ ድልው ውእቱ።,"Jesus replied, “For you, anytime is fine. But my time hasn’t come yet." +ዓለም እና​ን​ተን ሊጠ​ላ​ችሁ አይ​ች​ልም፤ እኔን ግን ይጠ​ላ​ኛል፤ ሥራዉ ክፉ እንደ ሆነ እኔ እመ​ሰ​ክ​ር​በ​ታ​ለ​ሁና።,���ክሙሰ ኢይክል ዓለም ጸሊኦተክሙ ወሊተሰ ይጸልአኒ እስመ አነ ስምዕ ላዕሌሁ ወእዛለፎ በከመ እከየ ምግባሩ።,"The world can’t hate you. It hates me, though, because I testify that its works are evil." +እና​ን​ተም ወደ​ዚህ በዓል ውጡ፤ እኔ አሁን ወደ​ዚህ በዓል አል​ወ​ጣም፤ ጊዜዬ ገና አል​ደ​ረ​ሰ​ምና።”,አንትሙሰ ዕርጉ ውስተ ዝንቱ በዓል ወአንሰ ኢየዐርግ ይእዜ ውስተ ዝንቱ በዓል እስመ ዓዲ ኢበጽሐ ጊዜየ።,You go up to the festival. I’m not going to this one because my time hasn’t yet come.” +እር​ሱም እን​ዲህ ብሎ​አ​ቸው በገ​ሊላ ቀረ።ወደ በዓል ስለ መው​ጣቱ,ወከመዝ ይቤሎሙ ወነበረ ውስተ ገሊላ።,"Having said this, he stayed in Galilee." +ወን​ድ​ሞቹ ለበ​ዓል ከወጡ በኋላ፥ እር​ሱም ያን​ጊዜ በግ​ልጥ ሳይ​ሆን ተሰ​ውሮ ወጣ።,ወዐሪጎሙ አኀዊሁ ለበዓል ውእተ አሚረ ዐርገ ውእቱኒ ጽሚተ ወአኮ ገሃደ።,"However, after his brothers left for the festival, he went too—not openly but in secret." +አይ​ሁ​ድም፥ “ያ ወዴት ነው?” እያሉ በበ​ዓሉ ይፈ​ል​ጉት ጀመር።,ወአኀዙ አይሁድ ይኅሥሥዎ በበዓል ወይቤሉ አይቴ ውእቱ ዝክቱ።,"The Jewish leaders were looking for Jesus at the festival. They kept asking, “Where is he?”" +ሕዝ​ቡም ስለ እርሱ ብዙ አን​ጐ​ራ​ጐሩ፥ “ደግ ሰው ነው” ያሉ ነበሩ፤ ሌሎች ግን፥ “አይ​ደ​ለም፤ ሕዝ​ቡን ያስ​ታል እንጂ” አሉ።,ወብዙኀ አንጐርጐሩ ሕዝብ በእንቲኣሁ ወቦ እለ ይቤሉ ኄር ውእቱ ወካልኣን ይቤሉ አልቦ አላ ያስሕቶሙ ለሕዝብ።,"The crowds were murmuring about him. “He’s a good man,” some said, but others were saying, “No, he tricks the people.”" +ነገር ግን፥ አይ​ሁ​ድን በመ​ፍ​ራት የእ​ር​ሱን ነገር ገልጦ የተ​ና​ገረ አል​ነ​በ​ረም።በበ​ዓሉ ላይ ስለ ማስ​ተ​ማሩ,ወባሕቱ ክሡተሰ አልቦ ዘተናገረ በእንቲኣሁ በእንተ ፍርሀቶሙ ለአይሁድ።,"No one spoke about him publicly, though, for fear of the Jewish authorities.Jesus teaches in the temple" +በበ​ዓሉ ቀኖች እኩ​ሌ​ታም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ወደ መቅ​ደስ ወጥቶ ያስ​ተ​ምር ጀመረ።,ወበማእከለ መዋዕለ በዓል ዐርገ እግዚእ ኢየሱስ ምኵራበ ወአኀዘ ይምሀር።,"Halfway through the festival, Jesus went up to the temple and started to teach." +አይ​ሁ​ድም፥ “ይህ ሳይ​ማር መጽ​ሐ​ፍን እን​ዴት ያው​ቃል?” እያሉ ትም​ህ​ር​ቱን አደ​ነቁ።,ወአንከሩ አይሁድ ምህሮቶ እንዘ ይብሉ እፎ የአምር ዝንቱ መጽሐፈ ዘኢመሀሮ መኑሂ።,"Astonished, the Jewish leaders asked, “He’s never been taught! How has he mastered the Law?”" +ስለ​ዚ​ህም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ትም​ህ​ርቴ የላ​ከኝ ናት እንጂ የእኔ አይ​ደ​ለ​ችም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ትምህርትየሰ ኢኮነት እንቲኣየ አላ እንቲኣሁ ለዘፈነወኒ።,"Jesus responded, “My teaching isn’t mine but comes from the one who sent me." +ፈቃ​ዱን ሊያ​ደ​ርግ የሚ​ወ​ድድ ግን ትም​ህ​ርቴ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ እንደ ሆነች፥ የም​ና​ገ​ረ​ውም ከራሴ እን​ዳ​ይ​ደለ እርሱ ያው​ቃል።,ወዘሰ ይፈቅድ ይግበር ሥምረቶ ውእቱ የአምር ከመ እምኀበ እዚአብሔር ውእቱ ትምህርትየ ወአኮ ዘእምኀቤየ ዘእነግር።,Whoever wants to do God’s will can tell whether my teaching is from God or whether I speak on my own. +ከራሱ የሚ​ና​ገር የራ​ሱን ክብር ይሻል፤ የላ​ከ​ውን ያከ​ብር ዘንድ የሚ​ፈ​ልግ ግን እው​ነ​ተኛ ነው፤ ሐሰ​ትም የለ​በ​ትም።,ወዘሰ ለርእሱ ይነግር ተድላ ርእሱ የኀሥሥ ወዘሰ ይፈቅድ ያድሉ ለዘፈነዎ ጻድቅ ውእቱ ወአልቦ ዐመፃ በኀቤሁ።,Those who speak on their own seek glory for themselves. Those who seek the glory of him who sent me are people of truth; there’s no falsehood in them. +ሙሴ ኦሪ​ትን ሰጥ​ቶ​አ​ችሁ የለ​ምን? ከእ​ና​ንተ አንዱ ስንኳ ኦሪ​ትን የሚ​ያ​ደ​ርግ የለም፤ እን​ግ​ዲህ ልት​ገ​ድ​ሉኝ ለምን ��ሻ​ላ​ችሁ?”,አኮኑ ሙሴ ወሀበክሙ ኦሪተ ወአልቦ አሐዱሂ እምኔክሙ ዘይገብራ ለኦሪት ለምንት እንከ ተኀሥሡ ትቅትሉኒ።,Didn’t Moses give you the Law? Yet none of you keep the Law. Why do you want to kill me?” +ሕዝ​ቡም፥ “ጋኔን አለ​ብ​ህን? ማን ሊገ​ድ​ልህ ይሻል?” ብለው መለ​ሱ​ለት።,ወአውሥኡ ሕዝብ ወይቤልዎ ጋኔንኑ ብከ መኑ የኀሥሥ ይቅትልከ።,"The crowd answered, “You have a demon. Who wants to kill you?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ አላ​ቸው፥ “አንድ ሥራ ሠራሁ፤ ሁላ​ች​ሁም አደ​ነ​ቃ​ችሁ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አሐደ ግብረ ገበርኩ ወኵልክሙ አንከርክሙ።,"Jesus replied, “I did one work, and you were all astonished." +ስለ​ዚህ ሙሴ ግዝ​ረ​ትን ሰጥ​ቶ​አ​ችሁ ነበር፤ ነገር ግን ከአ​ባ​ቶች ናት እንጂ ከሙሴ አይ​ደ​ለ​ችም፤ በሰ​ን​በ​ትም ሰውን ትገ​ዝ​ሩ​ታ​ላ​ችሁ።,ወበእንተ ዝንቱ ወሀበክሙ ሙሴ ግዝረተ ወኢኮነት እምኀበ ሙሴ አላ እምአበው ይእቲ ወበሰንበት ትገዝርዎ ለሰብእ።,"Because Moses gave you the commandment about circumcision , you circumcise a man on the Sabbath." +የሙሴ ሕግ እን​ዳ​ይ​ሻር ሰው በሰ​ን​በት የሚ​ገ​ዘር ከሆነ እን​ግ​ዲያ ሰውን ሁለ​ን​ተ​ና​ውን በሰ​ን​በት ባድ​ነው ለምን ትነ​ቅ​ፉ​ኛ​ላ​ችሁ?,ወእመሰ በሰንበት ግዝረተ ይነሥእ ብእሲ ከመ ኢይሰዐር ሕጉ ለሙሴ ለምንት እንከ ትግእዙኒ ለእመ አሕየውክዎ ለብእሲ ኵለንታሁ በሰንበት።,"If a man can be circumcised on the Sabbath without breaking Moses’ Law, why are you angry with me because I made an entire man well on the Sabbath?" +የእ​ው​ነት ፍርድ ፍረዱ እንጂ ለሰው ፊት በማ​ድ​ላት አት​ፍ​ረዱ።”ስለ ሕዝቡ ዋይታ,ኢትፍትሑ በአድልዎ ለገጽ አላ ፍትሐ ጽድቅ ፍትሑ።,Don’t judge according to appearances. Judge with right judgment.” +ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ሰዎ​ችም እን​ዲህ የሚሉ ነበሩ፥ “ይህ አይ​ሁድ ሊገ​ድ​ሉት የሚ​ሹት አይ​ደ​ለ​ምን?,ወቦ እለ ይቤሉ እምሰብአ ኢየሩሳሌም አኮኑ ዝንቱ ውእቱ ዘየኀሥሡ አይሁድ ይቅትልዎ።,"Some people from Jerusalem said, “Isn’t he the one they want to kill?" +እነሆ፥ እርሱ በገ​ሀድ ይና​ገ​ራል፤ እነ​ርሱ ግን ምንም የሚ​ሉት የለም፤ ይህ በእ​ው​ነት ክር​ስ​ቶስ እንደ ሆነ ምና​ል​ባት አለ​ቆች ዐው​ቀው ይሆን?,ወናሁ ገሃደ ይትናገሮሙ ወአልቦ ዘይቤልዎ ምንተኒ አእመሩኑ እንጋ መላእክት ወሊቃውንት ከመ ዝንቱ ውእቱ ክርስቶስ በአማን።,"Here he is, speaking in public, yet they aren’t saying anything to him. Could it be that our leaders actually think he is the Christ?" +ነገር ግን ይህን ከየት እንደ ሆነ እና​ው​ቃ​ለን፤ ክር​ስ​ቶስ በሚ​መ​ጣ​በት ጊዜስ ከወ​ዴት እንደ ሆነ ማንም አያ​ው​ቅም”።,ወባሕቱ ለዝንቱሰ ነአምሮ እምአይቴ ውእቱ ወክርስቶስሰ አመ ይመጽእ አልቦ ዘየአምሮ እምኀበ ይመጽእ።,"We know where he is from, but when the Christ comes, no one will know where he is from.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በመ​ቅ​ደስ ሲያ​ስ​ተ​ምር ቃሉን ከፍ አድ​ርጎ እን​ዲህ አለ፥ “እኔን ታው​ቁ​ኛ​ላ​ችሁ፤ ከወ​ዴ​ትም እንደ ሆንሁ ታው​ቃ​ላ​ችሁ፤ እኔ ራሴ የመ​ጣሁ አይ​ደ​ለ​ሁም፤ ነገር ግን እና​ንተ የማ​ታ​ው​ቁት የላ​ከኝ እው​ነ​ተኛ አለ።,ወአልዐለ ቃሎ እግዚእ ኢየሱስ በምኵራብ እንዘ ይሜህር ወይቤ ኪያየኑ ተአምሩኒ ወተአምሩኑ እምኀበ አይቴ አነ ወአኮ ለልየ ዘመጻእኩ አላ ሀሎ ጻድቅ ዘፈነወኒ ዘኢተአምርዎ አንትሙ።,"While Jesus was teaching in the temple, he exclaimed, “You know me and where I am from. I haven’t come on my own. The one who sent me is true, and you don’t know him." +እኔ ግን አው​ቀ​ዋ​ለሁ፤ እኔ ከእ​ርሱ ነኝና፥ እር​ሱም ልኮ​ኛ​ልና።,ወአንሰ አአምሮ እስመ እምኀቤሁ አነ ወውእቱ ፈነወኒ።,I know him because I am from him and he sent me.” +ስለ​ዚ​ህም ሊይ​ዙት ወደው ነበር፤ ነገር ግን እጁን በእ​ርሱ ላይ ያነሣ የለም፤ ጊዜዉ ገና አል​ደ​ረ​ሰም ነበ​ርና።,ወፈቀዱ የአኀዝዎ ወባሕቱ አልቦ ዘአንሥአ እዴሁ ላዕሌሁ እስመ ዓዲ ኢበጽሐ ጊዜሁ ወእምውእቶሙ ሰብእ ብዙኃን እለ አምኑ ቦቱ።,"So they wanted to seize Jesus, but they couldn’t because his time hadn’t yet come." +ከሕ​ዝ​ቡም ብዙ​ዎች አመ​ኑ​በ​ትና፥ “በውኑ ክር​ስ​ቶስ በሚ​መ​ጣ​በት ጊዜ ይህ ሰው ካደ​ረ​ገው ተአ​ም​ራት የሚ​በ​ልጥ ያደ​ር​ጋ​ልን?” አሉ።ፈሪ​ሳ​ው​ያን ሊይ​ዙት ሎሌ​ዎ​ችን እንደ ላኩ,ወይቤሉ አመ ይመጽእ ክርስቶስ ቦኑ ፈድፋደ ተኣምረ ዘይገብር እምዘገብረ ዝንቱ።,"Many from that crowd believed in Jesus. They said, “When the Christ comes, will he do more miraculous signs than this man does?”" +ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም ሕዝቡ በእ​ርሱ ምክ​ን​ያት እንደ አጕ​ረ​መ​ረሙ ሰሙ፤ የካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም ይይ​ዙት ዘንድ ሎሌ​ዎ​ቻ​ቸ​ውን ላኩ።,ወሰምዑ ፈሪሳውያን ከመ አንጐርጐሩ ሕዝብ በእንቲኣሁ ወፈነዉ ሊቃነ ካህናት ወፈሪሳውያን ወዓልያኒሆሙ ከመ የአኀዝዎ።,"The Pharisees heard the crowd whispering such things about Jesus, and the chief priests and Pharisees sent guards to arrest him." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ጥቂት ቀን አብ​ሬ​አ​ችሁ እኖ​ራ​ለሁ፤ ከዚ​ህም በኋላ ወደ ላከኝ እሄ​ዳ​ለሁ።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ዓዲ ኅዳጠ መዋዕለ ሀሎኩ ምስሌክሙ ወእምዝ አሐውር ኀበ አብ ዘፈነወኒ።,"Therefore, Jesus said, “I’m still with you for a little while before I go to the one who sent me." +ትሹ​ኛ​ላ​ችሁ፤ አታ​ገ​ኙ​ኝ​ምም፤ እኔ ወደ​ም​ሄ​ድ​በ​ትም እና​ንተ መም​ጣት አት​ች​ሉም።”,ተኀሥሡኒ ወኢትረክቡኒ ወኀበ አነ አሐውር አንትሙ ኢትክሉ መጺአ።,"You will look for me, but you won’t find me, and where I am you can’t come.”" +አይ​ሁ​ድም እርስ በር​ሳ​ቸው እን​ዲህ አሉ፥ “እኛ ልና​ገ​ኘው የማ​ን​ችል ይህ ወዴት ይሄ​ዳል? ወይስ የግ​ሪ​ክን ሰዎች ለማ​ስ​ተ​ማር በግ​ሪክ ሀገር ወደ ተበ​ተ​ኑት ይሄ​ዳ​ልን?,ወይቤሉ አይሁድ በበይናቲሆሙ አይቴኑ ሀለዎ ለዝንቱ ይሑር ዘኢንክል ረኪቦቶ ንሕነ ውስተ ብሔረ አረሚኑ የሐውር እንጋ ወይሜህሮሙ ለአረሚ።,"The Jewish opposition asked each other, “Where does he intend to go that we can’t find him? Surely he doesn’t intend to go where our people have been scattered and are living among the Greeks! He isn’t going to teach the Greeks, is he?" +‘ትሹ​ኛ​ላ​ችሁ፤ አታ​ገ​ኙ​ኝ​ምም፤ እኔ ወደ​ም​ሄ​ድ​በት እና​ንተ መም​ጣት አት​ች​ሉም’ የሚ​ለን ይህ ነገር ምን​ድን ነው?”ስለ መን​ፈስ ቅዱስ,ምንትኑ ዝንቱ ነገር ዘይብለነ ተኀሥሡኒ ወኢትረክቡኒ ወኀበ አነ አሐውር አንትሙ ኢትክሉ መጺአ።በእንተ መንፈስ ቅዱስ,"What does he mean when he says, ‘You will look for me, but you won’t find me, and where I am you can’t come’?”" +በኋ​ለ​ኛ​ዪቱ በታ​ላ​ቅዋ የበ​ዓል ቀንም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ቆመና ድም​ፁን ከፍ አድ​ርጎ እን​ዲህ አለ፥ “የተ​ጠማ ወደ እኔ ይም​ጣና ይጠጣ።,ወበደኃሪት ዕለት ዘበዓል ዐባይ ቆመ እግዚእ ኢየሱስ ወከልሐ ወይቤ ዘጸምአ ይምጻእ ኀቤየ ወይስተይ።,"On the last and most important day of the festival, Jesus stood up and shouted,“All who are thirsty should come to me!" +በእ​ኔም የሚ​ያ​ምን መጽ​ሐፍ እንደ ተና​ገረ የሕ​ይ​ወት ውኃ ወንዝ ከሆዱ ይፈ​ስ​ሳል።”,ወዘሂ የአምን ብየ በከመ ይቤ መጽሐፍ «አፍላገ ማየ ሕይወት ይውኅዝ እምከርሡ።»,"All who believe in me should drink! As the scriptures said concerning me, Rivers of living water will flow out from within him. ”" +ይህ​ንም የሚ​ያ​ም​ኑ​በት ሰዎች ይቀ​በ​ሉት ዘንድ ስለ አላ​ቸው ስለ መን​ፈስ ቅዱስ ተና​ገረ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ገና ስላ​ል​ከ​በረ መን​ፈስ ቅዱስ ገና አል​ወ​ረ​ደም ��በ​ርና።በአ​ይ​ሁድ መካ​ከል ስለ ሆነው መለ​ያ​የት,ወዘንተ ይቤ በእንተ መንፈስ ቅዱስ ዘሀለዎሙ ይንሥኡ እለ የአምኑ ቦቱ እስመ ዓዲ ኢመጽአ መንፈስ ቅዱስ በእንተ ዘኢተሰብሐ ዓዲሁ እግዚእ ኢየሱስ ክርስቶስ።በእንተ ኅሊና አይሁድ ዘዘዚኣሁ,"Jesus said this concerning the Spirit. Those who believed in him would soon receive the Spirit, but they hadn’t experienced the Spirit yet since Jesus hadn’t yet been glorified." +ከሕ​ዝ​ቡም ብዙ ሰዎች ይህን ነገር ሰም​ተው “በእ​ው​ነት ይህ ነቢይ ነው” አሉ።,ወብዙኃን እምሕዝብ ሰሚዖሙ ዘንተ ነገረ ይቤሉ አማን ነቢይ ውእቱ ዝንቱ።,"When some in the crowd heard these words, they said, “This man is truly the prophet.”" +“ክር​ስ​ቶስ ነው” ያሉም አሉ፤ እኩ​ሌ​ቶ​ቹም እን​ዲህ አሉ፥ “በውኑ ክር​ስ​ቶስ ከገ​ሊላ ይወ​ጣ​ልን?,ወቦ እለ ይቤሉ ክርስቶስ ውእቱ ወመንፈቆሙ ይቤሉ ቦኑ እምገሊላ ይመጽእ ክርስቶስ።,"Others said, “He’s the Christ.” But others said, “The Christ can’t come from Galilee, can he?" +መጽ​ሐፍ ‘ክር​ስ​ቶስ ከዳ​ዊት ዘርና ከዳ​ዊት ከተማ ከቤተ ልሔም ይመ​ጣል’ ይል የለ​ምን?”,አኮኑ ይብል መጽሐፍ «ከመ እምነ ዘርዐ ዳዊት ወእምነ ቤተ ልሔም ሀገሩ ለዳዊት ይመጽእ ክርስቶስ።»,"Didn’t the scripture say that the Christ comes from David’s family and from Bethlehem, David’s village?”" +ስለ እር​ሱም ሕዝቡ እርስ በር​ሳ​ቸው ተለ​ያዩ።,ወተናፈቁ ሕዝብ በበይናቲሆሙ በእንቲኣሁ።,So the crowd was divided over Jesus. +ከእ​ነ​ር​ሱም ሊይ​ዙት የወ​ደዱ ነበሩ፤ ነገር ግን በእ​ርሱ ላይ እጁን ያነሣ የለም።,ወቦ እለ ፈቀዱ የአኀዝዎ ወባሕቱ አልቦ ዘአንሥአ እዴሁ ላዕሌሁ።,"Some wanted to arrest him, but no one grabbed him." +ሎሌ​ዎ​ቹም ወደ ካህ​ናት አለ​ቆ​ችና ወደ ፈሪ​ሳ​ው​ያን ተመ​ለሱ፤ እነ​ር​ሱም፥ “ያላ​መ​ጣ​ች​ሁት ለም​ን​ድን ነው?” አሉ​አ​ቸው።,ወተሠውጡ ወዓልያኒሆሙ ኀበ ሊቃነ ካህናት ወፈሪሳውያን ወይቤልዎሙ እሙንቱ እፎኑመ ዘኢያምጻእክምዎ።,"The guards returned to the chief priests and Pharisees, who asked, “Why didn’t you bring him?”" +ሎሌ​ዎ​ቻ​ቸ​ውም መል​ሰው፥ “ያ ሰው እንደ ተና​ገ​ረው ያለ ከቶ ሰው አል​ተ​ና​ገ​ረም” አሉ​አ​ቸው።,ወአውሥኡ ወዓልያኒሆሙ ወይቤልዎሙ ግሙራ ኢተናገረ ሰብእ ዘከመ ተናገረ ውእቱ ብእሲ።,"The guards answered, “No one has ever spoken the way he does.”" +ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም መል​ሰው እን​ዲህ አሉ​አ​ቸው፥ “እና​ን​ተም ደግሞ ተሳ​ሳ​ታ​ች​ሁን?,ወአውሥኡ ፈሪሳውያን ወይቤልዎሙ ትጌግዩኑ አንትሙኒ።,"The Pharisees replied, “Have you too been deceived?" +ከአ​ለ​ቆች ወይም ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያን ያመ​ነ​በት አለን?,ቦኑ እመላእክት ወእምፈሪሳውያን እለ አምኑ ቦቱ።,Have any of the leaders believed in him? Has any Pharisee? +ኦሪ​ትን ከማ​ያ​ውቁ ከእ​ነ​ዚህ ስሑ​ታን ሕዝብ በቀር፤ እነ​ር​ሱም የተ​ረ​ገሙ ናቸው።”,ዘእንበለ እሉ ጊጉያን ሕዝብ እለ ኢየአምሩ ኦሪተ ወእሙንቱሰ ርጉማን።,"No, only this crowd, which doesn’t know the Law. And they are under God’s curse!”" +ከእ​ነ​ር​ሱም አንዱ ቀድሞ በሌ​ሊት ወደ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ የሄ​ደው ኒቆ​ዲ​ሞስ እን​ዲህ አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ኒቆዲሞስ ዘሖረ ኀቤሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ቀዲሙ ሌሊተ አሐዱ እምኔሆሙ።,"Nicodemus, who was one of them and had come to Jesus earlier, said," +“ሕጋ​ችን አስ​ቀ​ድሞ ሳይ​ሰማ፤ የሠ​ራ​ው​ንም ሳያ​ውቅ በሰው ይፈ​ር​ዳ​ልን?”,ኦሪትክሙኑ ትኴንኖ ለሰብእ ዘእንበለ ይሕትትዎ ቅድመ ወያእምሩ ግብሮ ዘገብረ።,"“Our Law doesn’t judge someone without first hearing him and learning what he is doing, does it?”" +እነ​ር​ሱም መል​ሰው፥ “አን​ተም ደግሞ ከገ​ሊላ ነህን? ከገ​ሊላ ነቢይ እን​ደ​ማ​ይ​ነሣ መር​ም​ርና እይ” አሉት።,ወአውሥእዎ ወይቤልዎ አንተሂ ���ምገሊላኑ ትብል አንተ ኅሥሥ መጽሐፈ ትርአይ ከመ እምገሊላ ኢይትነሣእ ነቢይ።,"They answered him, “You are not from Galilee too, are you? Look it up and you will see that the prophet doesn’t come from Galilee.”Pharisees test Jesus" +ሁሉም እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ቸው ወደ ቤታ​ቸው ሄዱ።,ወገብኡ ኵሉ ለለአሐዱ ውስተ ቤቶሙ።,"They each went to their own homes," +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ወደ ደብረ ዘይት ሄደ።,ወእግዚእ ኢየሱስኒ ሖረ ውስተ ደብረ ዘይት።,And Jesus went to the Mount of Olives. +በጥ​ዋ​ትም ገስ​ግሦ ዳግ​መኛ ወደ ቤተ መቅ​ደስ ገባ፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ ወደ እርሱ ተሰ​በ​ሰቡ፤ እር​ሱም ተቀ​ምጦ ያስ​ተ​ም​ራ​ቸው ጀመር።,ወአንግሀ በጽባሕ ወቦአ ካዕበ ምኵራበ ወተጋብኡ ኵሉ ሕዝብ ኀቤሁ ወነበረ ወአኀዘ ይምሀሮሙ።በእንተ ኵነኔ ብእሲት ዘማዊት,"Early in the morning he returned to the temple. All the people gathered around him, and he sat down and taught them." +ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም በዝ​ሙት የተ​ያ​ዘች ሴት ወደ እርሱ አም​ጥ​ተው በመ​ካ​ከል አቆ​ሙ​አት።,ወአምጽኡ ኀቤሁ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን ብእሲተ እስርተ እንተ ተረክበት በዝሙት ወአብእዋ ውስጠ ወአቀምዋ ቅድመ እግዚእ ኢየሱስ።,"The legal experts and Pharisees brought a woman caught in adultery. Placing her in the center of the group," +እን​ዲ​ህም አሉት፥ “መም​ህር ሆይ፥ ይቺን ሴት ስታ​መ​ነ​ዝር አግ​ኝ​ተን ያዝ​ናት።,ወይቤልዎ ኦ ሊቅ ረከብናሃ ለዛቲ ብእሲት እንዘ ትኤብስ በዝሙት።,"they said to Jesus, “Teacher, this woman was caught in the act of committing adultery." +እን​ደ​ዚ​ችም ያለ​ችው በድ​ን​ጋይ እን​ድ​ት​ደ​በ​ደብ ሙሴ በኦ​ሪት አዘ​ዘን፤ እን​ግ​ዲህ አንተ ስለ እር​ስዋ ምን ትላ​ለህ?”,ወበሕግነሰ ሠርዐ ሙሴ ከመ ትትወገር በእብን ወአንተሰ እንከ ምንተ ትብል በእንቲኣሃ።,"In the Law, Moses commanded us to stone women like this. What do you say?”" +በእ​ር​ሱም ላይ ምክ​ን​ያት ሊያ​ገኙ ሲፈ​ት​ኑት ይህን አሉ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ጐን​በስ ብሎ በጣቱ በም​ድር ላይ ጻፈ።,ወዘንተ ይቤሉ እንዘ ያሜክርዎ ከመ ይርከቡ ምክንያተ ላዕሌሁ በዘያስተዋድይዎ ወአትሐተ እግዚእ ኢየሱስ አዕይንቲሁ ውስተ ምድር ወጸሐፈ በአጽባዕቱ።,"They said this to test him, because they wanted a reason to bring an accusation against him. Jesus bent down and wrote on the ground with his finger." +ብዙ ጊዜ መላ​ል​ሰው በጠ​የ​ቁት ጊዜም ዐይ​ኖ​ቹን አን​ሥቶ፥ “ከእ​ና​ንተ ኀጢ​ኣት የሌ​ለ​በት አስ​ቀ​ድሞ ድን​ጋይ ይጣ​ል​ባት” አላ​ቸው።,ወሶበ ቆሙ ብዙኀ ወአጐንደዩ ተስእሎቶ አንሥአ አዕይንቲሁ ወነጸረ ኀቤሆሙ ወይቤሎሙ ዘአልቦ ኀጢአት እምኔክሙ ቀዲሙ ለይገራ በእብን።,"They continued to question him, so he stood up and replied, “Whoever hasn’t sinned should throw the first stone.”" +ዳግ​መ​ኛም ጐን​በስ ብሎ በጣቱ በም​ድር ላይ ጻፈ።,ወካዕበ ደነነ ኀበ ምድር ወጸሐፈ በአጽባዕቱ።,"Bending down again, he wrote on the ground." +እነ​ርሱ ግን ይህን በሰሙ ጊዜ ኅሊ​ና​ቸው ወቅ​ሶ​አ​ቸው ከሽ​ማ​ግ​ሌ​ዎች ጀምሮ እስከ ኋለ​ኞቹ ድረስ፥ አን​ዳ​ንድ እያሉ ወጡ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ብቻ​ውን ቀረ፤ ሴት​ዮ​ዪ​ቱም በመ​ካ​ከል ቆማ ነበር።,ወሰሚዖሙ እሙንቱ ዘንተ ዘለፋ በለብዎ አኀዙ ይሑሩ በበአሐዱ እስከ ወፅኡ ሊቃውንቲሆሙ እምቀዳሚ እስከ ደኃሪ ወተርፈ እግዚእ ኢየሱስ ባሕቲቶ ወይእቲኒ ብእሲት ትቀውም ማእከለ።,"Those who heard him went away, one by one, beginning with the elders. Finally, only Jesus and the woman were left in the middle of the crowd." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ቀና ብሎ ወደ እር​ስዋ ተመ​ለ​ከ​ተና እን​ዲህ አላት፥ “አንቺ ሴት፥ የሚ​ከ​ሱሽ ወዴት አሉ?”,ወአንሥአ እግዚእ ኢየሱስ አዕይንቲሁ ወነጸረ ኀቤሃ ወይቤላ ኦ ብእሲቶ አይቴ ሀለዉ እለ ይኴንኑኪ።,"Jesus stood up and said to her, “Woman, where are they? Is there no one to condemn you?”" +እር​ስ​ዋም፥ “ጌታ ሆይ፥ የማ​የው የለም” ብላ መለ​ሰ​ች​ለት፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እኔም አል​ፈ​ር​ድ​ብ​ሽም፤ ወደ ቤትሽ ሂጂ፤ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ዳግ​መኛ ኀጢ​ኣት አት​ሥሪ” አላት።ኢየ​ሱስ የዓ​ለም ብር​ሃን,ወአውሥአት ወትቤሎ አልቦ ዘእሬኢ እግዚእየ ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ አነሂ አልቦ ዘእኴንነኪ ሑሪ እትዊ በሰላም ወእምዝ ዳግመ ኢተአብሲ።ዘከመ ይቤ እግዚእ አነ ውእቱ ብርሃኑ ለዓለም,"She said, “No one, sir.”Jesus said, “Neither do I condemn you. Go, and from now on, don’t sin anymore.”" +ዳግ​መ​ኛም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ፥ “የዓ​ለም ብር​ሃን እኔ ነኝ፤ የሚ​ከ​ተ​ለኝ የሕ​ይ​ወት ብር​ሃ​ንን ያገ​ኛል እንጂ በጨ​ለማ ውስጥ አይ​መ​ላ​ለ​ስም” ብሎ ተና​ገ​ራ​ቸው።,ወካዕበ ነበቦሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤ አነ ውእቱ ብርሃኑ ለዓለም ዘተለወኒ ኢየሐውር ውስተ ጽልመት አላ ይረክብ ብርሃነ ሕይወት።,"Jesus spoke to the people again, saying, “I am the light of the world. Whoever follows me won’t walk in darkness but will have the light of life.”" +ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም፥ “አንተ ስለ ራስህ ትመ​ሰ​ክ​ራ​ለህ፤ እን​ግ​ዲ​ያስ ምስ​ክ​ር​ነ​ትህ እው​ነት አይ​ደ​ለም” አሉት።,ወይቤልዎ ፈሪሳውያን ለሊከኑ ትንእድ ርእሰከ ኢኮነ ጽድቀ ስምዕከ።,"Then the Pharisees said to him, “Because you are testifying about yourself, your testimony isn’t valid.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ ስለ​ራሴ ብመ​ሰ​ክ​ርም ምስ​ክ​ር​ነቴ እው​ነት ነው፤ ከየት እን​ደ​መ​ጣሁ፥ ወዴት እን​ደ​ም​ሄ​ድም አው​ቃ​ለ​ሁና፤ እና​ንተ ግን ከየት እንደ መጣሁ ወዴት እን​ደ​ም​ሄ​ድም አታ​ው​ቁም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ እመኒ ለልየ ስምዐ ኮንኩ ለርእስየ ጽድቅ ውእቱ ስምዕየ እስመ አአምር እምኀበ መጻእኩ ወኀበሂ አሐውር ወአንትሙሰ ኢተምሩ እምኀበ መጻእኩ ወኀበሂ አሐውር።,"Jesus replied, “Even if I testify about myself, my testimony is true, since I know where I came from and where I’m going. You don’t know where I come from or where I’m going." +እና​ንተ ሥጋዊ ፍር​ድን ትፈ​ር​ዳ​ላ​ችሁ፤ እኔ ግን በማ​ንም አል​ፈ​ር​ድም።,አንትሙሰ ሕገ ዘሥጋ ትኴንኑ ወአንሰ ኢይኴንኑ ወኢመነሂ።,"You judge according to human standards, but I judge no one." +እኔ ብፈ​ር​ድም እው​ነ​ትን እፈ​ር​ዳ​ለሁ፤ እኔና የላ​ከኝ አብ ነን እንጂ አንድ ብቻ​ዬን አይ​ደ​ለ​ሁ​ምና።,ወእመሂ ኰነንኩ አነ ጽድቀ እኴንን እስመ ኢኮንኩ አነ ባሕቲትየ አላ አነ ወአብ ዘፈነወኒ።,"Even if I do judge, my judgment is truthful, because I’m not alone. My judgments come from me and from the Father who sent me." +የሁ​ለት ሰዎች ምስ​ክ​ር​ነት የታ​መነ እንደ ሆነ በሕ​ጋ​ችሁ ተጽ​ፎ​አል።,አኮኑ ጽሑፍ ውስተ ኦሪትክሙ «ስምዐ ክልኤቱ ሰብእ እሙን ውእቱ።»,In your Law it is written that the witness of two people is true. +እኔ ስለ ራሴ ምስ​ክር ነኝ፤ የላ​ከኝ አብም ይመ​ሰ​ክ​ር​ል​ኛል።”,ወአነሂ ሰማዕት ለርእስየ ወአብ ዘፈነወኒ ሰማዕትየ።,"I am one witness concerning myself, and the Father who sent me is the other.”" +እነ​ር​ሱም፥ “አባ​ትህ የት ነው?” አሉት፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እኔን አታ​ው​ቁም፤ አባ​ቴ​ንም አታ​ው​ቁም፤ እኔ​ንስ ብታ​ውቁ አባ​ቴ​ንም ባወ​ቃ​ች​ሁት ነበር” ብሎ መለ​ሰ​ላ​ቸው።,ወይቤልዎ አይቴ ውእቱ አቡከ ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ኢኪያየ ተአምሩ ወኢአቡየ ሶበሰ ኪያየ አእመርክሙ እምአእመርክምዎ ለአቡየኒ።,"They asked him, “Where is your Father?”Jesus answered, “You don’t know me and you don’t know my Father. If you knew me, you would also know my Father.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በቤተ መቅ​ደስ ሲያ​ስ​ተ​ም​ራ​ቸው በሙ​ዳየ ምጽ​ዋት አጠ​ገብ ይህን ተና​ገ​ራ​ቸው፤ ነገር ግን አል​ያ​ዙ​ትም፤ ጊዜው ገና አል​ደ​ረ​ሰም ነበ​ርና።አይ​ሁድ ጌታ​ችን ወደ​ሚ​ሄ​ድ​በት መሄድ ስላ​ለ​መ​ቻ​ላ​ቸው,ወዘንተ ነገረ ተናገሮሙ እግዚእ ኢየሱስ በኀበ ሙዳየ ምጽዋት እንዘ ይሜህሮሙ በምኵራብ ወኢአኀዝዎ እስመ ዓዲ ኢበጽሐ ጊዜሁ።,"He spoke these words while he was teaching in the temple area known as the treasury. No one arrested him, because his time hadn’t yet come." +ዳግ​መ​ኛም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ፥ “እኔ እሄ​ዳ​ለሁ ትሹ​ኛ​ላ​ች​ሁም፤ ነገር ግን አታ​ገ​ኙ​ኝም፤ በኀ​ጢ​ኣ​ታ​ች​ሁም ትሞ​ታ​ላ​ችሁ፤ እኔ ወደ​ም​ሄ​ድ​በ​ትም እና​ንተ መም​ጣት አይ​ቻ​ላ​ች​ሁም” አላ​ቸው።,ወካዕበ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አንሰ አሐውር ተኀሥሡኒ ወኢትረክቡኒ ወትመውቱ በኀጢአትክሙ ወኀበ አነ አሐውር አንትሙ ኢትክሉ መጺአ።,"Jesus continued, “I’m going away. You will look for me, and you will die in your sin. Where I’m going, you can’t come.”" +አይ​ሁ​ድም፥ “እኔ ወደ​ም​ሄ​ድ​በት እና​ንተ መም​ጣት አት​ች​ሉም የሚ​ለን እርሱ ራሱን ይገ​ድል ይሆን? እንጃ!” አሉ።,ወይቤሉ አይሁድ ይቀትልኑ እንጋ ርእሶ ለሊሁ ዘይብለነ ኀበ አነ አሐውር አንትሙ ኢትክሉ መጺአ።,"The Jewish leaders said, “He isn’t going to kill himself, is he? Is that why he said, ‘Where I’m going, you can’t come’?”" +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ን​ተስ ከታች ናችሁ፤ እኔ ግን ከላይ ነኝ፤ እና​ንተ ከዚህ ዓለም ናችሁ፤ እኔ ግን ከዚህ ዓለም አይ​ደ​ለ​ሁም።,ወይቤሎሙ አንትሙሰ እምታሕቱ አንትሙ ወአንሰ እምላዕሉ አነ አንትሙሰ እምዝንቱ ዓለም አንትሙ ወአንሰ ኢኮንኩ እምዝንቱ ዓለም።,"He said to them, “You are from below; I’m from above. You are from this world; I’m not from this world." +እነሆ፥ በኀ​ጢ​ኣ​ታ​ችሁ ትሞ​ታ​ላ​ችሁ እን​ዳ​ል​ኋ​ችሁ፥ እኔ እንደ ሆንሁ ባታ​ምኑ በኀ​ጢ​ኣ​ት​ችሁ ትሞ​ታ​ላ​ችሁ።”,ወናሁ እቤለክሙ ከመ ትመውቱ በኀጢአትክሙ ለእመ ኢአመንክሙ ከመ አነ ውእቱ ትመውቱ በኀጢአትክሙ።,"This is why I told you that you would die in your sins. If you don’t believe that I Am, you will die in your sins.”" +እነ​ር​ሱም፥ “አንተ ማነህ?” አሉት፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “በመ​ጀ​መ​ሪያ ነግ​ሬ​አ​ች​ኋ​ለሁ።,ወይቤልዎ አንተ መኑ አንተ ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ቀዳሚኒ ነገርኩክሙ።,"“Who are you?” they asked.Jesus replied, “I’m exactly who I have claimed to be from the beginning." +ስለ እና​ንተ የም​ና​ገ​ረ​ውና የም​ፈ​ር​ደው ብዙ አለኝ፤ የላ​ከ​ኝም እው​ነ​ተኛ ነው፤ እኔ በእ​ርሱ ዘንድ የሰ​ማ​ሁ​ትን ለዓ​ለም እና​ገ​ራ​ለሁ።”,ወብዙኅ ብየ ዘእብል በእንቲኣክሙ ወእኴንን ቦቱ ወባሕቱ ዘፈነወኒ ጻድቅ ውእቱ ወአንሰ ዘሰማዕኩ በኀቤሁ እነግር ለዓለም።,"I have many things to say in judgment concerning you. The one who sent me is true, and what I have heard from him I tell the world.”" +ነገር ግን ስለ አብ እንደ ነገ​ራ​ቸው አላ​ስ​ተ​ዋ​ሉም።,ወኢያእመሩ ከመ በእንተ አብ ይቤሎሙ።,They didn’t know he was speaking about his Father. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “የሰ​ውን ልጅ ከፍ ከፍ በአ​ደ​ረ​ጋ​ች​ሁት ጊዜ እኔ እንደ ሆንሁ ያን​ጊዜ ታው​ቃ​ላ​ችሁ፤ አባቴ እንደ አስ​ተ​ማ​ረ​ኝም እን​ዲሁ እና​ገ​ራ​ለሁ እንጂ የም​ና​ገ​ረው ከእኔ አይ​ደ​ለም።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አመ ተለዐለ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ይእተ አሚረ ተአምሩ ከመ አነ ውእቱ ወአኮ ዘእምኀቤየ ዘእነግር አላ በከመ መሀረኒ አቡየ ከማሁ እነግር።,"So Jesus said to them, “When the Human One is lifted up, then you will know that I Am. Then you will know that I do nothing on my own, but I say just what the Father has taught me." +የላ​ከ​ኝም ከእኔ ጋር አለ፤ አብ ብቻ​ዬን አይ​ተ​ወ​ኝም፤ እኔም ዘወ​ትር ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኘ​ውን አደ​ር​ጋ​ለሁ።”,ወዘፈነወኒ ሀሎ ምስሌየ ወኢየኀድገኒ አብ ባሕቲትየ እስመ አነ ሥምረቶ እገብር ዘልፈ።,"He who sent me is with me. He doesn’t leave me by myself, because I always do what makes him happy.”" +ይህ​ንም በተ​ና​ገረ ጊዜ ብዙ​ዎች በእ​ርሱ አመኑ።ከአ​ይ​ሁድ ወገን ላመ​ኑት የተ​ነ​ገረ,ወዘንተ ብሂሎ ብዙኃን እለ አምኑ ቦቱ።,"While Jesus was saying these things, many people came to believe in him.Children of Abraham" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ያመ​ኑ​በ​ትን አይ​ሁድ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ን​ተም በቃሌ ጸን​ታ​ችሁ ብት​ኖሩ በእ​ው​ነት ደቀ መዛ​ሙ​ርቴ ናችሁ።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለእለ አምኑ ቦቱ አይሁድ አንትሙሂ ለእመ ነበርክሙ በቃልየ አማን አርዳእየ አንትሙ።,"Jesus said to the Jews who believed in him, “You are truly my disciples if you remain faithful to my teaching." +እው​ነ​ት​ንም ታው​ቋ​ታ​ላ​ችሁ፤ እው​ነ​ትም አር​ነት ታወ​ጣ​ች​ኋ​ለች።”,ወተአምርዋ ለጽድቅ ወጽድቅኒ ታግዕዘክሙ።ዘከመ ገሠጾሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአይሁድ,"Then you will know the truth, and the truth will set you free.”" +እነ​ር​ሱም መል​ሰው፥ “እኛ የአ​ብ​ር​ሃም ዘር ነን፤ ከሆነ ጀምሮ ለማ​ንም ከቶ ባሮች አል​ሆ​ንም፤ እን​ግ​ዲህ እን​ዴት አር​ነት ትወ​ጣ​ላ​ችሁ ትለ​ና​ለህ?” አሉት።,ወአውሥኡ ወይቤልዎ ዘርዐ አብርሃም ንሕነ ወእምአመ ኮነ ግሙራ ኢተቀይነ ወኢለመኑሂ እፎ እንከ ትብለነ ግዑዛነ ትከውኑ።,"They responded, “We are Abraham’s children; we’ve never been anyone’s slaves. How can you say that we will be set free?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ኀጢ​ኣ​ትን የሚ​ሠራ ሁሉ የኀ​ጢ​ኣት ባርያ ነው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አማን አማን እብለክሙ ኵሉ ዘይገብራ ለኀጢአት ገብራ ውእቱ ለኀጢአት።,"Jesus answered, “I assure you that everyone who sins is a slave to sin." +ባርያ ዘወ​ትር በቤት አይ​ኖ​ርም፤ ልጅ ግን ለዘ​ለ​ዓ​ለም ይኖ​ራል።,ወገብርሰ ኢይነብር ውስተ ቤት ለዝሉፉ ወወልድሰ ይነብር ለዓለም።,"A slave isn’t a permanent member of the household, but a son is." +ወልድ አር​ነት ካወ​ጣ​ችሁ በእ​ው​ነት አር​ነት የወ​ጣ​ችሁ ናችሁ።,ወእምከመሰ ወልድ አግዐዘክሙ አማን ግዑዛን አንትሙ።,"Therefore, if the Son makes you free, you really will be free." +የአ​ብ​ር​ሃም ዘር እንደ ሆና​ች​ሁስ አው​ቃ​ለሁ፤ ነገር ግን ቃሌ በእ​ና​ንተ ዘንድ አይ​ኖ​ር​ምና ልት​ገ​ድ​ሉኝ ትሻ​ላ​ችሁ።,ወአአምር ከመ ዘርዐ አብርሃም አንትሙ ወባሕቱ ተኀሥሡ ትቅትሉኒ እስመ ኢይነብር ቃልየ ኀቤክሙ።,"I know that you are Abraham’s children, yet you want to kill me because you don’t welcome my teaching." +እኔ በአ​ባቴ ዘንድ ያየ​ሁ​ትን እና​ገ​ራ​ለሁ፤ እና​ን​ተም በአ​ባ​ታ​ችሁ ያያ​ች​ሁ​ትን ታደ​ር​ጋ​ላ​ችሁ።”,ወአንሰ ዘርኢኩ በኀበ አቡየ እነግር ወአንትሙሂ ዘርኢክሙ በኀበ አቡክሙ ትገብሩ።,"I’m telling you what I’ve seen when I am with the Father, but you are doing what you’ve heard from your father.”" +እነ​ር​ሱም መል​ሰው፥ “የእ​ኛስ አባ​ታ​ችን አብ​ር​ሃም ነው” አሉት፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “የአ​ብ​ር​ሃም ልጆች ብት​ሆ​ኑስ የአ​ብ​ር​ሃ​ምን ሥራ በሠ​ራ​ችሁ ነበር።,ወአውሥኡ ወይቤልዎ ለነሰ አብርሃም አቡነ ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ሶበሰ ውሉደ አብርሃም አንትሙ ግብረ አብርሃም እምገበርክሙ።,"They replied, “Our father is Abraham.”Jesus responded, “If you were Abraham’s children, you would do Abraham’s works." +አሁ​ንም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የሰ​ማ​ሁ​ትን እው​ነት የም​ነ​ግ​ራ​ች​ሁን ሰው ል��​ገ​ድ​ሉኝ ትሻ​ላ​ችሁ፤ አብ​ር​ሃ​ምስ እን​ዲህ አላ​ደ​ረ​ገም።,ወይእዜሰ ተኀሥሡ ትቅትሉኒ ብእሴ ጻድቀ ዘጽድቀ እነግረክሙ ዘሰማዕኩ በኀበ እግዚአብሔር ወአብርሃምሰ ኢገብረ ከመዝ።,"Instead, you want to kill me, though I am the one who has spoken the truth I heard from God. Abraham didn’t do this." +እና​ንተ ግን የአ​ባ​ታ​ች​ሁን ሥራ ትሠ​ራ​ላ​ችሁ።” እነ​ር​ሱም፥ “እኛ ከዝ​ሙት አል​ተ​ወ​ለ​ድ​ንም፤ ነገር ግን አንድ አባት አለን፤ እር​ሱም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው” አሉት።,አንትሙሰ ትገብሩ ግብረ አቡክሙ ወይቤልዎ ንሕነሰ ኢተወለድነ እምዝሙት አላ አሐዱ አብ ብነ ወውእቱ እግዚአብሔር።,"You are doing your father’s works.”They said, “Our ancestry isn’t in question! The only Father we have is God!”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አባ​ታ​ችሁ ቢሆ​ንስ እኔን በወ​ደ​ዳ​ች​ሁኝ ነበር፤ እኔ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ወጥቼ መጥ​ቻ​ለ​ሁና፤ እኔ በገዛ እጄ የመ​ጣሁ አይ​ደ​ለ​ሁም፤ እርሱ ላከኝ እንጂ።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ሶበሰ እግዚአብሔር አቡክሙ እምአፍቀርክሙኒ ኪያየ ወቃልየኒ እምዐቀብክሙ እስመ አነ እምኀበ እግዚአብሔር ወፃእኩ ወመጻእኩ ወአኮ ለልየ ዘመጻእኩ አላ ውእቱ ፈነወኒ።,"Jesus replied, “If God were your Father, you would love me, for I came from God. Here I am. I haven’t come on my own. God sent me." +እን​ግ​ዲህ ቃሌን ለምን አታ​ስ​ተ​ው​ሉም? ቃሌን መስ​ማት ስለ​ማ​ት​ችሉ ነው።,እፎ እንከ ኢተአምኑ ቃልየ እስመ ኢትክሉ ሰሚዐ ነገረ ዚኣየ።,Why don’t you understand what I’m saying? It’s because you can’t really hear my words. +እና​ን​ተስ ከአ​ባ​ታ​ችሁ ከሰ​ይ​ጣን ናችሁ፤ የአ​ባ​ታ​ች​ሁ​ንም ፈቃድ ልታ​ደ​ርጉ ትወ​ዳ​ላ​ችሁ፤ እርሱ ከጥ​ንት ጀምሮ ነፍሰ ገዳይ ነው፤ በእ​ው​ነ​ትም አይ​ቆ​ምም፤ በእ​ርሱ ዘንድ እው​ነት የለ​ምና፤ ሐሰ​ት​ንም በሚ​ና​ገ​ር​በት ጊዜ ከራሱ አን​ቅቶ ይና​ገ​ራል፤ ሐሰ​ተኛ ነውና፤ የሐ​ሰ​ትም አባት ነውና።,አንትሙሰ እምአቡክሙ ሰይጣን አንትሙ ወፍትወቶ ለአቡክሙ ትፈቅዱ ትግበሩ ወውእቱሰ ቀታሌ ነፍሰ ሰብእ ውእቱ እምትካት ወኢይቀውም በጽድቅ እስመ አልቦ ጽድቅ በኀቤሁ ወሶበሂ ይነብብ ሐሰተ እምዚኣሁ ይነብብ እስመ ሐሳዊ ውእቱ ወአቡሃ ለሐሰት።,"Your father is the devil. You are his children, and you want to do what your father wants. He was a murderer from the beginning. He has never stood for the truth, because there’s no truth in him. Whenever that liar speaks, he speaks according to his own nature, because he’s a liar and the father of liars." +እኔ ግን እው​ነ​ትን እና​ገ​ራ​ለ​ሁና አታ​ም​ኑ​ኝም።,ወአንሰ እስመ ጽድቀ እነግር ኢተአምኑኒ።,"Because I speak the truth, you don’t believe me." +ስለ ኀጢ​ኣት ከእ​ና​ንተ የሚ​ወ​ቅ​ሰኝ ማን ነው? እኔ እው​ነት የም​ና​ገር ከሆ​ንሁ ለምን አታ​ም​ኑ​ኝም?,መኑ እምኔክሙ ዘይዛለፈኒ በእንተ ኀጢአት ወእመሰ አነ ጽድቀ እነግር ለምንት ኢተአምኑኒ።,"Who among you can show I’m guilty of sin? Since I speak the truth, why don’t you believe me?" +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሆነ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ይሰ​ማል፤ ስለ​ዚህ እና​ንተ አት​ሰ​ሙ​ኝም፤ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አይ​ደ​ላ​ች​ሁ​ምና።”,ዘሰ እምእግዚአብሔር ውእቱ ቃለ እግዚአብሔር ይሰምዕ ወበእንተ ዝንቱ አንትሙሰ ኢትሰምዑኒ እስመ ኢኮንክሙ እምእግዚአብሔር።,God’s children listen to God’s words. You don’t listen to me because you aren’t God’s children.” +አይ​ሁ​ድም፥ “አንተ ሳም​ራዊ እንደ ሆንህ፥ ጋኔ​ንም እንደ አለ​ብህ መና​ገ​ራ​ችን በሚ​ገባ አይ​ደ​ለ​ምን?” ብለው ጠየ​ቁት።,ወተሰጥውዎ አይሁድ ወይቤልዎ አኮኑ ሠናየ ንቤለከ ከመ ሳምራዊ አንተ ወጋኔንከ ብከ።,"The Jewish opposition answered, “We were right to say that you are a Samaritan and have a demon, weren’t we?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ አባ​ቴን አከ​ብ​ራ​ለሁ እንጂ ጋኔን የለ​ብ​ኝም፤ እና​ንተ ግን ትን​ቁ​ኛ​ላ​ችሁ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አንሰ ጋኔን አልብየ ወባሕቱ አከብር አባየ ወአንትሙሰ ታስተሐቅሩኒ።,"“I don’t have a demon,” Jesus replied. “But I honor my Father and you dishonor me." +እኔ ለራሴ ክብ​ርን አል​ሻም፤ የሚሻ፥ የሚ​ፈ​ር​ድም አለ።,አንሰ ኢየኀሥሥ ተድላ ለርእስየ ሀሎ ዘየኀሥሥ ወዘሂ ይኴንን።,years old!” the Jewish opposition replied. “How can you say that you have seen Abraham?” +እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ቃሌን የሚ​ጠ​ብቅ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሞትን አይ​ቀ​ም​ስም።”,አማን አማን እብለክሙ ዘዐቀበ ቃልየ ኢይጥዕሞ ለሞት ለዓለም።,I assure you that whoever keeps my word will never die.”Abraham and Jesus +አይ​ሁ​ድም እን​ዲህ አሉት፥ “አሁን ጋኔን እን​ዳ​ለ​ብህ ዐወ​ቅን፤ አብ​ር​ሃም ስንኳ ሞቶ​አል፤ ነቢ​ያ​ትም ሞተ​ዋል፤ አንተ ግን ቃሌን የሚ​ጠ​ብቅ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሞትን አይ​ቀ​ም​ስም ትላ​ለህ።,ወይቤልዎ አይሁድ ይእዜኬ አእመርናከ ከመ ጋኔን ብከ አብርሃም ጥቀ ሞተ ወነቢያትኒ ሞቱ ወአንተሰ ትብል ዘዐቀበ ቃልየ ኢይጥዕሞ ለሞት ለዓለም።,"The Jewish opposition said to Jesus, “Now we know that you have a demon. Abraham and the prophets died, yet you say, ‘Whoever keeps my word will never die.’" +በውኑ ከሞ​ተው ከአ​ባ​ታ​ችን ከአ​ብ​ር​ሃም፥ አንተ ትበ​ል​ጣ​ለ​ህን? ነቢ​ያ​ትም ሞቱ፤ ራስ​ህን ማን ታደ​ር​ጋ​ለህ?”,አንተኑ ተዐቢ እምአብርሃም አቡነ ዘሞተ ወእምነቢያትኒ እለ ሞቱ መነ ትሬሲ ርእሰከ።,"Are you greater than our father Abraham? He died and the prophets died, so who do you make yourself out to be?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ ራሴን ባከ​ብር ክብሬ ምንም አይ​ጠ​ቅ​መ​ኝም፤ የሚ​ያ​ከ​ብ​ረ​ኝስ እና​ንተ አም​ላ​ካ​ችን የም​ት​ሉት አባቴ አለ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ እመሰ ለልየ ሰባሕኩ ርእስየ ኢይበቍዐኒ ስብሐትየ ወኢምንተኒ አላ ሀሎ አቡየ ዘይሴብሐኒ ዘአንትሙ ትብልዎ አምላክነ ውእቱ ወኢተአምርዎ።,"Jesus answered, “If I glorify myself, my glory is meaningless. My Father, who you say is your God, is the one who glorifies me." +እና​ን​ተም አታ​ው​ቁ​ትም፤ እኔ ግን ኣው​ቀ​ዋ​ለሁ፤ አላ​ው​ቀ​ውም ብልም እንደ እና​ንተ ሐሰ​ተኛ እሆ​ና​ለሁ፤ እኔ አው​ቀ​ዋ​ለሁ ቃሉ​ንም እጠ​ብ​ቃ​ለሁ።,ወአንሰ አአምሮ ወእመሰ እቤ ኢየአምሮ እከውን ከማክሙ ሐሳዌ ወአንሰ አአምሮ ወቃሎሂ አዐቅብ።,"You don’t know him, but I do. If I said I didn’t know him, I would be like you, a liar. But I do know him, and I keep his word." +አባ​ታ​ችሁ አብ​ር​ሃም የእ​ኔን ቀን ያይ ዘንድ ተመኘ፤ አይ​ቶም ደስ አለው።”,አብርሃም አቡክሙ ተመነየ ከመ ይርአይ ዕለትየ ወርእየሂ ወተፈሥሐ።,Your father Abraham was overjoyed that he would see my day. He saw it and was happy.” +አይ​ሁ​ድም፥ “ገና አምሳ ዓመት ያል​ሞ​ላህ እን​ዴት አብ​ር​ሃ​ምን አየህ?” አሉት።,ወይቤልዎ አይሁድ ኀምሳ ዓመት አልብከ ወአብርሃምሃ ርኢከ።,“You aren’t even +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እው​ነት እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ አብ​ር​ሃም ሳይ​ወ​ለድ እኔ አለሁ።” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አማን አማን እብለክሙ እምቅድመ ይትወለድ አብርሃም ሀሎኩ አነ።,"“I assure you,” Jesus replied, “before Abraham was, I Am.”" +ሊደ​በ​ድ​ቡ​ትም ድን​ጋይ አነሡ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ግን ተሰ​ወ​ራ​ቸው፤ ከቤተ መቅ​ደ​ስም ወጣ፤ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም አልፎ ሄደ።,ወነሥኡ እብነ ከመ ይውግርዎ ወተኀብኦሙ እግዚእ ኢየሱስ ወወፅአ እምኵራብ ወኀለፈ እንተ ማእከሎሙ ወሖረ።,"So they picked up stones to throw at him, but Jesus hid himself and left the temple." +ከዚ​ያም ሲያ​ልፍ ዕዉር ሆኖ የተ​ወ​ለ​ደ​ውን ሰው አየ።,ወእንዘ የኀልፍ እምህየ ርእየ ብእሴ ዘዕዉሩ ተወልደ።,"As Jesus walked along, he saw a man who was blind from birth." +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም፥ “መም​ህር ሆይ፥ ይህ ሰው ዕዉር ሆኖ የተ​ወ​ለ​ደው በማን ኀጢ​ኣት ነው? በራሱ ነውን? ወይስ በወ​ላ​ጆቹ?” ብለው ጠየ​ቁት።,ወተስእልዎ አርዳኢሁ ወይቤልዎ ረቢ በኀጢአተ መኑ ተወልደ ዝንቱ ዕዉር በዘርእሱኑ ወሚመ በዘአዝማዲሁ።,"Jesus’ disciples asked, “Rabbi, who sinned so that he was born blind, this man or his parents?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሥራ ሊገ​ለ​ጥ​በት ነው እንጂ እርሱ አል​በ​ደ​ለም፤ ወላ​ጆ​ቹም አል​በ​ደ​ሉም።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኢ ውእቱ አበሰ ወኢ አዝማዲሁ ዳእሙ ከመ ያስተርኢ ግብረ እግዚአብሔር በላዕሌሁ።,"Jesus answered, “Neither he nor his parents. This happened so that God’s mighty works might be displayed in him." +ነገር ግን ቀን ሳለ የላ​ከ​ኝን ሥራ ልሠራ ይገ​ባ​ኛል፤ ማንም ሥራ ሊሠራ የማ​ይ​ች​ል​ባት ሌሊት ትመ​ጣ​ለ​ችና።,ወባሕቱ ርቱዕ ሊተ እግበር ግብሮ ለዘፈነወኒ እንዘ መዓልት ውእቱ እስመ ትመጽእ ሌሊት ዘኢይክል ቦቱ አሐዱሂ ገቢረ።,"While it’s daytime, we must do the works of him who sent me. Night is coming when no one can work." +በዓ​ለም ሳለሁ፤ የዓ​ለም ብር​ሃን እኔ ነኝ።”,እንዘ ሀሎኩ ውስተ ዓለም አነ ውእቱ ብርሃኑ ለዓለም።,"While I am in the world, I am the light of the world.”" +ይህ​ንም ብሎ በም​ድር ላይ ምራ​ቁን እን​ትፍ አለ፤ በም​ራ​ቁም ጭቃ አድ​ርጎ የዕ​ዉ​ሩን ዐይ​ኖች ቀባው።,ወዘንተ ብሂሎ ወረቀ ውስተ ምድር ወገብረ ጽቡረ በምራቁ ወቀብዖ አዕይንቲሁ ለውእቱ ዕዉር።,"After he said this, he spit on the ground, made mud with the saliva, and smeared the mud on the man’s eyes." +እን​ዲ​ህም አለው፥ “ሂድና በሰ​ሊ​ሆም መጠ​መ​ቂያ ታጠብ” ትር​ጓ​ሜ​ውም የተ​ላከ ማለት ነው፤ ሄዶም ታጠ​በና እያየ ተመ​ለሰ።,ወይቤሎ ሑር ተኀፀብ በምጥማቃተ ሰሊሆም ዘበትርጓሜሁ ሐዋርያ ወሖረ ወተኀፅበ ወገብአ እንዘ ይሬኢ።,"Jesus said to him, “Go, wash in the pool of Siloam” . So the man went away and washed. When he returned, he could see.Disagreement about the healing" +ጎረ​ቤ​ቶ​ቹና ቀድሞ የሚ​ያ​ው​ቁት፥ ሲለ​ም​ንም ያዩት የነ​በ​ሩት ግን፥ “ይህ በመ​ን​ገድ ተቀ​ምጦ ይለ​ምን የነ​በ​ረው አይ​ደ​ለም?” አሉ።,ወአግዋሪሁሰ ወእለሂ የአምርዎ ትካት ወይሬእይዎ እንዘ ይስእል ይቤሉ አኮኑ ዝንቱ ውእቱ ዘይነብር ውስተ ፍኖት ወይስእል።,"The man’s neighbors and those who used to see him when he was a beggar said, “Isn’t this the man who used to sit and beg?”" +“ይህ እርሱ ነው” ያሉ አሉ፤ ሌሎ​ችም፥ “አይ​ደ​ለም፤ ይመ​ስ​ለ​ዋል እንጂ” አሉ፤ እርሱ ራሱ ግን፥ “እኔ ነኝ” አለ።,ወቦ እለ ይቤሉ ውእቱ ዝንቱ ወካልኣን ይቤሉ አልቦ አላ ይመስሎ ወለሊሁሰ ይቤ አነ ውእቱ።,"Some said, “It is,” and others said, “No, it’s someone who looks like him.”But the man said, “Yes, it’s me!”" +እነ​ር​ሱም፥ “ዐይ​ኖ​ችህ እን​ዴት ተገ​ለጡ?” አሉት።,ወይቤልዎ እፎ ተከሥታ አዕይንቲከ።,"So they asked him, “How are you now able to see?”" +እር​ሱም መልሶ፥ “ኢየ​ሱስ የሚ​ባ​ለው ሰው በም​ራቁ ጭቃ አድ​ርጎ ዐይ​ኖ​ችን ቀባ​ኝና ሂደህ በሰ​ሊ​ሆም ውኃ ታጠብ አለኝ፤ ሄጄም ታጠ​ብ​ሁና አየሁ” አላ​ቸው።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ብእሲ ዘስሙ ኢየሱስ ጽቡረ ገብረ በምራቁ ወቀብዐኒ አዕይንትየ ወይቤለኒ ሑር ተኀፀብ በምጥማቃተ ሰሊሆም ወሖርኩ ወተኀፀብኩ ወርኢኩ።,"He answered, “The man they call Jesus made mud, smeared it on my eyes, and said, ‘Go to the pool of Siloam and wash.’ So I went and washed, and then I could see.”" +አይ​ሁ​ድም፥ “ሰው​የው የት አለ?” አሉት፤ እር​ሱም፥ “አላ​ው​ቅም” አላ​ቸው።,ወይቤልዎ አይሁድ አይቴ ውእቱ ብእሲሁ ወይቤሎሙ ኢየአምር።,"They asked, “Where is this man?”He replied, “I don’t know.”" +ያን ዕዉር ሆኖ የተ​ወ​ለ​ደ​ው​ንም ሰው ወደ ፈሪ​ሳ​ው​ያን ወሰ​ዱት።,ወወሰድዎ ኀበ ፈሪሳውያን ለውእቱ ዘዕዉሩ ተወልደ።,Then they led the man who had been born blind to the Pharisees. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በም​ራቁ ጭቃ አድ​ርጎ ዐይ​ኖ​ቹን ያበ​ራ​በት ቀኑ ሰን​በት ነበ​ርና።,እስመ ሰንበት አሜሁ አመ ገብረ እግዚእ ኢየሱስ ጽቡረ በምራቁ ወከሠቶ አዕይንቲሁ።,Now Jesus made the mud and smeared it on the man’s eyes on a Sabbath day. +ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም እን​ዴት እን​ዳየ ዳግ​መኛ ጠየ​ቁት፤ እር​ሱም፥ “በም​ራቁ ጭቃ አድ​ርጎ በዐ​ይ​ኖች አኖ​ረው፥ ታጥ​ቤም አየሁ” አላ​ቸው።,ወተስእልዎ ካዕበ ፈሪሳውያን ዘከመ እፎ ርእየ ወይቤሎሙ ጽቡረ ገብረ በምራቁ ወወደየ ውስተ አዕይንትየ ወሖርኩ ወተኀፀብኩ ወርኢኩ።,"So Pharisees also asked him how he was able to see.The man told them, “He put mud on my eyes, I washed, and now I see.”" +ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያ​ንም አን​ዳ​ን​ዶች፥ “ይህ ሰው ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አይ​ደ​ለም፤ ሰን​በ​ትን አያ​ከ​ብ​ር​ምና” አሉ፤ ሌሎች ግን “ኀጢ​ኣ​ተኛ ሰው እን​ዲህ ያለ ተአ​ም​ራት ማድ​ረግ እን​ዴት ይች​ላል?” አሉ፤ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም ተለ​ያዩ።,ወቦ እለ ይቤሉ እምፈሪሳውያን ዝንቱ ብእሲ ኢኮነ እምእግዚአብሔር ዘኢየዐቅብ ሰንበተ ወቦ እለ ይቤሉ በአይቴ ይክል ብእሲ ኃጥእ ገቢረ ዘከመዝ ተኣምረ ወተናፈቁ በበይናቲሆሙ በእንተ ዝንቱ ነገር።,"Some Pharisees said, “This man isn’t from God, because he breaks the Sabbath law.” Others said, “How can a sinner do miraculous signs like these?” So they were divided." +ዳግ​መ​ኛም ዕዉ​ሩን፥ “አንተ ስለ እርሱ ምን ትላ​ለህ? ዐይ​ኖ​ች​ህን ከፍ​ቶ​ል​ሃ​ልና” አሉት፤ እር​ሱም፥ “ነቢይ ነው” አላ​ቸው።,ወይቤልዎ ካዕበ ለውእቱ ዕዉር ምንተ ትብል አንተ በእንቲኣሁ እስመ ከሠተከ አዕይንቲከ ወይቤሎሙ ነቢይ ውእቱ።,"Some of the Pharisees questioned the man who had been born blind again: “What do you have to say about him, since he healed your eyes?”He replied, “He’s a prophet.”Conflict over the healing" +አይ​ሁ​ድም የዚ​ያን ያየ​ውን ሰው ወላ​ጆች እስ​ኪ​ጠሩ ድረስ ዕዉር ሆኖ እንደ ተወ​ለደ፥ እን​ዳ​የም አላ​መ​ኑም።,ወኢአምንዎ አይሁድ ከመ ዕዉሩ ተወልደ ወርእየ እስከ ጸውዑ አዝማዲሁ ለዘርእየ።,The Jewish leaders didn’t believe the man had been blind and received his sight until they called for his parents. +“ዕዉር ሆኖ ተወ​ለደ የም​ት​ሉት ልጃ​ችሁ ይህ ነውን? እን​ግ​ዲያ አሁን እን​ዴት ያያል?” ብለው ጠየ​ቁ​አ​ቸው።,ወተስእልዎሙ ወይቤልዎሙ ዝኑ ውእቱ ወልድክሙ ዘትብሉ ዕዉሩ ተወልደ ወበእፎ እንከ ይእዜ ይሬኢ።,"The Jewish leaders asked them, “Is this your son? Are you saying he was born blind? How can he now see?”" +ወላ​ጆ​ቹም መል​ሰው እን​ዲህ አሉ፥ “ይህ ልጃ​ችን እንደ ሆነ፥ ዕዉር ሆኖም እንደ ተወ​ለደ እና​ው​ቃ​ለን።,ወአውሥኡ አዝማዲሁ ወይቤሉ ነአምር ከመ ዝንቱ ውእቱ ወልድነ ወከመሂ ዕዉሩ ተወልደ።,"His parents answered, “We know he is our son. We know he was born blind." +አሁን ግን እን​ዴት እን​ደ​ሚ​ያይ ዐይ​ኖ​ቹ​ንም ማን እንደ አበ​ራ​ለት አና​ው​ቅም፤ እር​ሱን ጠይ​ቁት፤ ዐዋቂ ነውና፤ ስለ ራሱም መና​ገር ይች​ላ​ልና።”,ወይእዜሰ ዘከመ እፎ ይሬኢ አው መኑ ከሠቶ አዕይንቲሁ ኢነአምር ኪያሁ ተሰአልዎ እስመ ልሂቅ ውእቱ ወይክል ተናግሮ ለርእሱ።,"But we don’t know how he now sees, and we don’t know who healed his eyes. Ask him. He’s old enough to speak for himself.”" +ወላ​ጆቹ አይ​ሁ​ድን ስለ ፈሩ ይህን አሉ፥ “እርሱ ክር​ስ​ቶስ ነው ብሎ በእ​ርሱ የሚ​ያ​ምን ቢኖር ከም​ኵ​ራብ ይውጣ” ብለው አይ​ሁድ ተስ​ማ​ም​ተው ነበ​ርና።,ወዘንተ ይቤሉ አዝማዲሁ እስመ ይፈርህዎሙ ለአይሁድ እስመ አዘዙ አይሁድ ለእመቦ ዘአምነ ቦቱ ከመ ውእቱ ክርስቶስ ይሰደድ እምኵራብ።,His parents said this because they feared the Jewish authorities. This is because the Jewish authorities had already decided that whoever confessed Jesus to be the Christ would be expelled from the synagogue. +ስለ​ዚ​ህም ወላ​ጆቹ፥ “ዐዋቂ ነውና እር​ሱን ጠይ​ቁት” አሉ።,ወበእንተ ዝንቱ ይቤሉ አዝማዲሁ ልሂቅ ውእቱ ሎቱ ተሰአልዎ።,"That’s why his parents said, “He’s old enough. Ask him.”" +ዕውር የነ​በ​ረ​ው​ንም ሰው ዳግ​መኛ ጠር​ተው፥ “ሂድ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ጋና አቅ​ርብ፤ ይህ ሰው ኀጢ​ኣ​ተኛ እንደ ሆነ እኛ እና​ው​ቃ​ለን” አሉት።,ወጸውዕዎ ዳግመ ለውእቱ ብእሲ ዕዉር ወይቤልዎ ሑር ሀብ ስብሐተ ለእግዚአብሔር ንሕነሰ ነአምር ከመ ኃጥእ ውእቱ ዝ ብእሲ።,"Therefore, they called a second time for the man who had been born blind and said to him, “Give glory to God. We know this man is a sinner.”" +ያም ሰው መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እርሱ ኀጢ​ኣ​ተኛ እንደ ሆነ እኔ አላ​ው​ቅም፤ እኔ ዕዉር እንደ ነበ​ርሁ፤ አሁን ግን እን​ደ​ማይ ይህን አንድ ነገር ብቻ አው​ቃ​ለሁ።”,ወአውሥአ ውእቱ ብእሲ ወይቤሎሙ ኢየአምር ለእመ ኃጥእ ውእቱ ወአሐተ ባሕቱ አአምር ከመ ዕዉር አነ ወይእዜ እሬኢ።,"The man answered, “I don’t know whether he’s a sinner. Here’s what I do know: I was blind and now I see.”" +ዳግ​መ​ኛም፥ “ምን አደ​ረ​ገ​ልህ? ዐይ​ኖ​ች​ህ​ንስ እን​ደ​ምን አበ​ራ​ልህ?” አሉት።,ወይቤልዎ ካዕበ ምንተ ገብረ ለከ ወእፎ ከሠተከ አዕይንቲከ።,They questioned him: “What did he do to you? How did he heal your eyes?” +እር​ሱም መልሶ፥ “አት​ሰ​ሙ​ኝም እንጂ ነገ​ር​ኋ​ችሁ፤ እን​ግ​ዲህ ደግሞ ምን ልት​ሰሙ ትሻ​ላ​ችሁ? እና​ን​ተም ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ልት​ሆኑ ትሻ​ላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ነገርኩክሙ ወኢትሰምዑ ምንተ እንከ ካዕበ ትፈቅዱ ትስምዑ አንትሙሂ አርዳኢሁኑ ትኩኑ ትፈቅዱ።,"He replied, “I already told you, and you didn’t listen. Why do you want to hear it again? Do you want to become his disciples too?”" +እነ​ር​ሱም ሰደ​ቡት፤ እን​ዲ​ህም አሉት፥ “አንተ የእ​ርሱ ደቀ መዝ​ሙር ሁን፤ እኛስ የሙሴ ደቀ መዛ​ሙ​ርት ነን።,ወጸአልዎ ወይቤልዎ አንተ ኩን ረድኦ ሎቱ ወንሕነሰ አርዳኢሁ ለሙሴ ንሕነ።,"They insulted him: “You are his disciple, but we are Moses’ disciples." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙሴን እንደ ተነ​ጋ​ገ​ረው እና​ው​ቃ​ለን፤ ይህን ግን ከወ​ዴት እንደ ሆነ አና​ው​ቅም።”,ወንሕነ ነአምር ከመ ለሙሴ ተናገሮ እግዚአብሔር ገጸ በገጽ ወለዝንቱሰ ኢነአምሮ ከመ እምአይቴ ውእቱ።,"We know that God spoke to Moses, but we don’t know where this man is from.”" +ያም ሰው መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ከወ​ዴት እንደ ሆነ፥ አታ​ው​ቁ​ት​ምና ይህ እጅግ ድንቅ ነው፤ ነገር ግን ዐይ​ኖ​ችን አበ​ራ​ልኝ።,ወአውሥአ ውእቱ ብእሲ ወይቤሎሙ ዓዲ በዝንቱ ጥቀ መንክር ውእቱ ዘኢተአምርዎ እምአይቴ ውእቱ ወከሠተኒ አዕይንትየ።,"The man answered, “This is incredible! You don’t know where he is from, yet he healed my eyes!" +እኛም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ፈ​ራ​ው​ንና ፈቃ​ዱን የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውን እር​ሱን ይሰ​ማ​ዋል እንጂ ኃጥ​ኣ​ንን እን​ደ​ማ​ይ​ሰ​ማ​ቸው እና​ው​ቃ​ለን።,ወንሕነሰ ነአምር ባሕቱ ከመ ለኃጥኣን ኢይሰምዖሙ እግዚአብሔር ዘእንበለ ለዘይፈርሆ ለእግዚአብሔር ወለዘይገብር ፈቃዶ ሎቱ ይሰምዖ።,We know that God doesn’t listen to sinners. God listens to anyone who is devout and does God’s will. +ዓለም ከተ​ፈ​ጠረ ጀምሮ ዕዉር ሆኖ የተ​ወ​ለ​ደ​ውን ዐይ​ኖች ያበራ አል​ተ​ሰ​ማም።,እምአመ ተፈጥረ ዓለም ኢተሰምዐ ግሙራ ከመ ቦ ዘዕዉሩ ተወልደ ወተከሥታ አዕይንቲሁ።,No one has ever heard of a healing of the eyes of someone born blind. +ይህ ሰው ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባይ​ሆን ኖሮ ምንም ማድ​ረግ ባል​ቻ​ለም ነበር።”,ሶበሰ ኢኮነ እምኀበ እግዚአብሔር ዝንቱ ብእሲ እምኢክህለ ገቢረ ወኢምንተኒ።,"If this man wasn’t from God, he couldn’t do this.”" +እነ​ር​ሱም መል​ሰው፥ “ራስህ በኀ​ጢ​ኣት የተ​ወ​ለ​ድህ አንተ እኛን ታስ​ተ​ም​ረ​ና​ለ​ህን?” አሉት፤ ወደ ውጭም አወ​ጡት።,ወአውሥኡ ወይቤልዎ ዘለሊከ በኀጢአት ተወለድከ አንተሁ ትሜህረነ ለነ ወሰደድዎ ወአውፅእዎ አፍኣ።,"They responded, “You were born completely in sin! How is it that you dare to teach us?” Then they expelled him.Jesus finds the man born blind" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ወደ ውጭ እን​ዳ​ወ​ጡት ሰማ፤ አገ​ኘ​ው​ምና፥ “አንተ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ታም​ና​ለ​ህን?” አለው።,ወሰምዐ እግዚእ ኢየሱስ ከመ አውፅእዎ አፍኣ ወረከቦ ወይቤሎ ተአምንሁ አንተ በወልደ እግዚአብሔር።,"Jesus heard they had expelled the man born blind. Finding him, Jesus said, “Do you believe in the Human One?”" +ያ ሰውም፥ “አቤቱ፥ አም​ን​በት ዘንድ እርሱ ማነው?” ብሎ መለ​ሰ​ለት።,ወአውሥአ ውእቱ ብእሲ ወይቤ መኑ ውእቱ ወልደ እግዚአብሔር እግዚኦ ከመ እእመን ቦቱ።,"He answered, “Who is he, sir? I want to believe in him.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “የም​ታ​የው፥ ከአ​ንተ ጋርም የሚ​ነ​ጋ​ገ​ረው እርሱ ነው” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ዘትሬእዮ ወዘይትናገር ምስሌከ ውእቱ ዝንቱ።,"Jesus said, “You have seen him. In fact, he is the one speaking with you.”" +እር​ሱም፥ “አቤቱ፥ አም​ና​ለሁ” ብሎ ሰገ​ደ​ለት።,ወይቤ አአምን እግዚኦ ወሰገደ ሎቱ።,"The man said, “Lord, I believe.” And he worshipped Jesus.Jesus teaches the Pharisees" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እኔ የማ​ያ​ዩት እን​ዲ​ያዩ፥ የሚ​ያ​ዩ​ትም እን​ዲ​ታ​ወሩ ወደ​ዚህ ዓለም ለፍ​ርድ መጥ​ቻ​ለሁ” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አንሰኬ መጻእኩ ለኵነኔ ዝንቱ ዓለም ከመ እለ ኢይሬእዩ ይርአዩ ወእለኒ ይሬእዩ ይዑሩ።,"Jesus said, “I have come into the world to exercise judgment so that those who don’t see can see and those who see will become blind.”" +ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያ​ንም ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩት ይህን ሲና​ገር ሰም​ተው፥ “እኛ ደግሞ ዕዉ​ሮች ነን?” አሉት።,ወቦ እምፈሪሳውያን እለ ሀለዉ ምስሌሁ እለ ሰምዑ ዘንተ ወይቤልዎ ንሕነኒኬ ዕዉራንኑ ንሕነ።,"Some Pharisees who were with him heard what he said and asked, “Surely we aren’t blind, are we?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ዕዉ​ሮ​ችስ ብት​ሆኑ ኀጢ​ኣት ባል​ሆ​ነ​ባ​ች​ሁም ነበር፤ አሁን ግን እና​ያ​ለን ትላ​ላ​ችሁ፤ አታ​ዩ​ምም፤ ስለ​ዚ​ህም ኀጢ​ኣ​ታ​ችሁ ጸንቶ ይኖ​ራል” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ሶበሰ ዕዉራን አንትሙ እምኢኮነክሙ ጌጋየ ወይእዜሰ ባሕቱ ንቡር ጌጋይክሙ እስመ ትብሉ ንሬኢ ወኢትሬእዩ ወበእንተዝ ኢይትኀደግ ለክሙ ጌጋይክሙ።,"Jesus said to them, “If you were blind, you wouldn’t have any sin, but now that you say, ‘We see,’ your sin remains." +ስለ ሕይወት ቃል ከመጀመሪያው የነበረውንና የሰማነውን በዓይኖቻችንም ያየነውን የተመለከትነውንም እጆቻችንም የዳሰሱትን እናወራለን፤,ንዜንወክሙ በእንተ ውእቱ ዘሀሎ እምቅድም ውእቱ ዘሰማዕናሁ በእዘኒነ ወዘርኢናሁ በአዕይንቲነ ወዘጠየቅናሁ ወዘገሠሣሁ እደዊነ በእንተ ነገረ ሕይወት።,"We announce to you what existed from the beginning, what we have heard, what we have seen with our eyes, what we have seen and our hands handled, about the word of life." +ሕይወትም ተገለጠ አይተንማል እንመሰክርማለን��� ከአብ ዘንድ የነበረውንም ለእኛም የተገለጠውን የዘላለምን ሕይወት እናወራላችኋለን፤,እስመ ሕይወት ተዐውቀት ለነ ወርኢናሃ ወስምዐ ኮነ ወንዜንወክሙ ለክሙኒ ሕይወተ እንተ ለዓለም እንተ ሀለወት ኀበ አብ ወተዐውቀት ለነ።,"The life was revealed, and we have seen, and we testify and announce to you the eternal life that was with the Father and was revealed to us." +እናንተ ደግሞ ከእኛ ጋር ኅብረት እንዲኖራችሁ ያየነውንና የሰማነውን ለእናንተ ደግሞ እናወራላችኋለን። ኅብረታችንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው።,ወርኢናሃ ወሰማዕናሃ ወንዜንወክሙ ለክሙኒ ከመ አንትሙኒ ትኩኑ ሱታፌ ምስሌነ ወሱታፌነሰ ምስለ አብ ወምስለ ወልዱ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"What we have seen and heard, we also announce it to you so that you can have fellowship with us. Our fellowship is with the Father and with his Son, Jesus Christ." +ደስታችሁም እንዲፈጸም ይህን እንጽፍላችኋለን።,ወዘንተ ንጽሕፍ ለክሙ ከመ ትፍሥሕትክሙ ፍጽምተ ትኩን ብነ።,We are writing these things so that our joy can be complete.The message: God is light +ከእርሱም የሰማናት ለእናንተም የምናወራላችሁ መልእክት፦ እግዚአብሔር ብርሃን ነው ጨለማም በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም የምትል ይህች ናት።,ወዛቲ ይእቲ ዜና እንተ ሰማዕናሃ ትካት እምኔሁ ወንዜንወክሙ ከመ እግዚአብሔር ብርሃን ውእቱ ወጽልመትሰ አልቦ ኀቤሁ ወኢአሐተኒ።,This is the message that we have heard from him and announce to you: “God is light and there is no darkness in him at all.” +ከእርሱ ጋር ኅብረት አለን ብንል በጨለማም ብንመላለስ እንዋሻለን እውነትንም አናደርግም፤,ወእመሰ ንቤለክሙ ብነ ሱታፌ ምስሌሁ ወውስተ ጽልመት ነሐውር ንሔሱ ወኢንገብራ ለጽድቅ ወለርትዕ።,"If we claim, “We have fellowship with him,” and live in the darkness, we are lying and do not act truthfully." +ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።,ወእመሰ ውስተ ብርሃን ነሐውር በከመ ውእቱ ብርሃን ሱቱፋን ንሕነ በበይናቲነ ወደሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ያነጽሐነ እምኵሉ ኀጣውኢነ።,"But if we live in the light in the same way as he is in the light, we have fellowship with each other, and the blood of Jesus, his Son, cleanses us from every sin." +ኃጢአት የለብንም ብንል ራሳችንን እናስታለን፥ እውነትም በእኛ ውስጥ የለም።,ወእመሰ ንብል አልብነ ኀጢአት ንጌጊ ለርእስነ ወአልቦ ርትዕ ኀቤነ።,"If we claim, “We don’t have any sin,” we deceive ourselves and the truth is not in us." +በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው።,ወእመሰ ነገርነ ወአመነ ኀጢአተነ ምእመን ውእቱ ወጻድቅ ከመ ይኅድግ ለነ ኀጣውኢነ ወያነጽሐነ እምኵሉ አበሳነ።,"But if we confess our sins, he is faithful and just to forgive us our sins and cleanse us from everything we’ve done wrong." +ኃጢአትን አላደረግንም ብንል ሐሰተኛ እናደርገዋለን ቃሉም በእኛ ውስጥ የለም።,ወእመሰ ንቤ ኢአበስነ ሐሳዌ ንሬስዮ ሎቱ ወቃሉኒ ኢሀሎ ኀቤነ።,"If we claim, “We have never sinned,” we make him a liar and his word is not in us." +ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።,ደቂቅየ ዘንተ እጽሕፍ ለክሙ ከመ ኢተአበሱ ወእመኒ ቦ ዘአበሰ ጰራቅሊጦስ ብነ ኀበ አብ ወኢየሱስ ክርስቶስ ጻድቅ ውእቱ ይኅድግ ለነ ኀጣውኢነ።,"My little children, I’m writing these things to you so that you don’t sin. But if you do sin, we have an advocate with the Father, Jesus Christ the righteous one." +እርሱም የኃጢአታችን ማስተስሪያ ነው፥ ለኃጢአታችንም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ለዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እንጂ።,ወአኮ በእንቲኣነ ባሕቲቱ አላ በእንተ ዓለምኒ።,"He is God’s way of dealing with our sins, not only ours but the sins of the whole world." +ትእዛዛቱንም ብንጠብቅ በዚህ እንዳወቅነው እናውቃለን።,ወበእንተዝ ነአምር ከመ አእመርናሁ ለእመ ዐቀብነ ትእዛዞ።,This is how we know that we know him: if we keep his commandments. +አውቄዋለሁ የሚል ትእዛዛቱንም የማይጠብቅ ውሸተኛ ነው እውነትም በእርሱ ውስጥ የለም።,ወዘሰ ይብል አአምሮ ወኢየዐቅብ ትእዛዞ ሐሳዊ ውእቱ ወአልቦ ጽድቀ እግዚአብሔር በኀቤሁ።,"The one who claims, “I know him,” while not keeping his commandments, is a liar, and the truth is not in this person." +ቃሉን ግን የሚጠብቅ ሁሉ በእርሱ የእግዚአብሔር ፍቅር በእውነት ተፈጽሞአል። በእርሱ እንዳለን በዚህ እናውቃለን፤,ወዘሰ የዐቅብ ቃሎ አማን ፍቅረ እግዚአብሔር ፍጹም ላዕሌሁ ወበዝንቱ ነአምር ከመ ቦቱ ሀለውነ።,But the love of God is truly perfected in whoever keeps his word. This is how we know we are in him. +በእርሱ እኖራለሁ የሚል እርሱ እንደ ተመላለሰ ራሱ ደግሞ ሊመላለስ ይገባዋል።,ወዘሰ ይብል ቦቱ ሀለውኩ መፍትው ይሑር በከመ ሖረ ዝክቱ።በእንተ ብርሃን ዘበአማን,The one who claims to remain in him ought to live in the same way as he lived. +ወንድሞች ሆይ፥ ከመጀመሪያ የነበረቻችሁ አሮጌ ትእዛዝ እንጂ የምጽፍላችሁ አዲስ ትእዛዝ አይደለችም፤ አሮጌይቱ ትእዛዝ የሰማችኋት ቃል ናት።,አኀዊነ አኮ ትእዛዘ ሐዲሰ ዘእጽሕፍ ለክሙ አላ ትእዛዘ ብሊተ እንተ ብክሙ ትካት እስመ ትእዛዝ ብሉይ ውእቱ ዝንቱ ቃል ዘሰማዕክሙ።,"Dear friends, I’m not writing a new commandment to you, but an old commandment that you had from the beginning. The old commandment is the message you heard." +ዳግመኛ አዲስ ትእዛዝን እጽፍላችኋለሁ፥ ይህም ነገር በእርሱ በእናንተም እውነተኛ ነው፤ ጨለማው ያልፋልና እውነተኛውም ብርሃን አሁን ይበራል።,ወካዕበ ትእዛዘ ሐዲሰ እጽሕፍ ለክሙ ወውእቱ እሙን ብክሙ ወአንትሙኒ ቦቱ እስመ ኀለፈት ጽልመት ወብርሃን ዘበአማን ወድአ አስተርአየ።,"On the other hand, I am writing a new commandment to you, which is true in him and in you, because the darkness is passing away and the true light already shines." +በብርሃን አለሁ የሚል ወንድሙንም የሚጠላ እስከ አሁን በጨለማ አለ።,ወዘሰ ይብል ውስተ ብርሃን ሀሎኩ ወይጸልእ ቢጾ ሐሳዊ ውእቱ ወውስተ ጽልመት ሀሎ እስከ ይእዜ።,The one who claims to be in the light while hating a brother or sister is in the darkness even now. +ወንድሙንም የሚወድ በብርሃን ይኖራል ማሰናከያም የለበትም፤,ወዘሰ ያፈቅር ቢጾ ውስተ ብርሃን ይነብር ወአልቦ ዕቅፍት በኀቤሁ።,"The person loving a brother and sister stays in the light, and there is nothing in the light that causes a person to stumble." +ወንድሙን የሚጠላ ግን በጨለማ አለ፥ በጨለማም ይመላለሳል፥ የሚሄድበትንም አያውቅም፥ ጨለማው ዓይኖቹን አሳውሮታልና።,ወዘሰ ይጸልእ ቢጾ ውስተ ጽልመት ውእቱ የሐውር ወኢየአምር ኀበ የሐውር እስመ ጽልመት አዖሮ አዕይንቲሁ።,"But the person who hates a brother or sister is in the darkness and lives in the darkness, and doesn’t know where to go because the darkness blinds the eyes.Motivations for writing" +ልጆች ሆይ፥ ኃጢአታችሁ ስለ ስሙ ተሰርዮላችኋልና እጽፍላችኋለሁ።,እጽሕፍ ለክሙ ደቂቅየ እስመ ተኀድገ ለክሙ ኀጢአትክሙ በእንተ ስሙ።,"Little children, I’m writing to you because your sins have been forgiven through Jesus’ name." +አባቶች ሆይ፥ ከመጀመሪያ የነበረውን አውቃችኋልና እጽፍላችኋለሁ። ጎበዞች ሆይ፥ ክፉውን አሸንፋችኋልና እጽፍላችኋለሁ። ልጆች ሆይ፥ አብን አውቃችኋልና እጽፍላችኋለሁ።,እጽሕፍ ለክሙ አበው እስመ አእመርክምዎ ለቀዳማዊ እጽሕፍ ለክሙ ወራዙት እስመ ሞእክምዎ ለእኩይ ጸሐፍኩ ለክሙ ደቂቅየ እስመ አእመርክምዎ ለአብ።,"Parents, I’m writing to you because you have known the one who has existed from the beginning. Young people, I’m writing to you because you have conquered the evil one." +አባቶች ሆይ፥ ከመጀመሪያ የነበረውን አውቃችኋልና እጽፍላችኋለሁ። ጐበ��ች ሆይ፥ ብርቱዎች ስለ ሆናችሁ የእግዚአብሔርም ቃል በእናንተ ስለሚኖር ክፉውንም ስለ አሸነፋችሁ እጽፍላችኋለሁ።,ጸሐፍኩ ለክሙ አበው እስመ አእመርክምዎ ለቀዳማዊ ጸሐፍኩ ለክሙ ወራዙት እስመ ጽኑዓን አንትሙ ወቃለ እግዚአብሔር ይነብር ኀቤክሙ ወሞእክምዎ ለእኩይ።,"Little children, I write to you because you know the Father. Parents, I write to you because you have known the one who has existed from the beginning. Young people, I write to you because you are strong, the word of God remains in you, and you have conquered the evil one.Warning about the world" +-,ኢታፍቅርዎ ለዓለም ወኢ ዘሀሎ ውስተ ዓለም ወዘሰ አፍቀሮ ለዓለም ኢሀሎ ፍቅረ እግዚአብሔር ላዕሌሁ።,"Don’t love the world or the things in the world. If anyone loves the world, the love of the Father is not in them." +ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም።,እስመ ኵሉ ዘሀሎ ውስተ ዓለም ፍትወቱ ለሥጋ ወፍትወቱ ለዐይን ወስራሑ ለመንበርት ኢኮነ ዝንቱ እምኀበ አብ አላ እምዓለም ውእቱ።,"Everything that is in the world—the craving for whatever the body feels, the craving for whatever the eyes see and the arrogant pride in one’s possessions—is not of the Father but is of the world." +ዓለሙም ምኞቱም ያልፋሉ፤ የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ግን ለዘላለም ይኖራል።,ዓለሙኒ የኀልፍ ወፍትወቱኒ የኀልፍ ወዘሰ ይገብር ፍትወቶ ለእግዚአብሔር ይነብር ለዓለም።በእንተ ደኃሪት ሰዓት,"And the world and its cravings are passing away, but the person who does the will of God remains forever.Remaining in the truth" +ልጆች ሆይ፥ መጨረሻው ሰዓት ነው፥ የክርስቶስም ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን።,ደቂቅየ ዛቲ ሰዓት ደኃሪት ይእቲ ወበከመ ሰማዕክሙ ከመ ይመጽእ ሐሳዌ መሲሕ ይእዜኒ ኮኑ ብዙኃን ሐሳውያነ መሲሕ ወበዝንቱ አእመርነ ከመ ደኃሪት ሰዓት ይእቲ።,"Little children, it is the last hour. Just as you have heard that the antichrist is coming, so now many antichrists have appeared. This is how we know it is the last hour." +ከእኛ ዘንድ ወጡ፥ ዳሩ ግን ከእኛ ወገን አልነበሩም፤ ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ከእኛ ጋር ጸንተው በኖሩ ነበር፤ ነገር ግን ሁሉ ከእኛ ወገን እንዳልሆኑ ይገለጡ ዘንድ ወጡ።,እስመ እምኔነ ወፅኡ እለ ኢኮኑ እምኔነ ወሶበሰ እምኔነ እሙንቱ እምነበሩ ምስሌነ ወባሕቱ ከመ ይትዐወቁ ከመ ኢኮኑ ኵሎሙ እምኔነ።,"They went out from us, but they were not really part of us. If they had been part of us, they would have stayed with us. But by going out from us, they showed they all are not part of us." +እናንተም ከቅዱሱ ቅባት ተቀብላችኋል፥ ሁሉንም ታውቃላችሁ።,ወአንትሙሰ ቅብዐት ብክሙ እምነ መንፈስ ቅዱስ ወተአምሩ ኵሎ።,"But you have an anointing from the holy one, and all of you know the truth." +እውነትን የምታውቁ ስለ ሆናችሁ፥ ውሸትም ሁሉ ከእውነት እንዳልሆነ ስለምታውቁ እንጂ እውነትን ስለማታውቁ አልጽፍላችሁም።,ኢጸሐፍኩ ለክሙ ከመ ዘኢተአምርዋ ለጽድቅ አላ ከመ ተአምርዋ እስመ ኵላ ሐሰት ኢኮነት እምጽድቅ።,I don’t write to you because you don’t know the truth but because you know it. You know that no lie comes from the truth. +ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።,ወመኑ ውእቱ ሐሳዊ ዘእንበለ ዘይክሕድ ወይብል እስመ ኢየሱስ ኢኮነ መሲሐ ወዝንቱ ውእቱ ሐሳዌ መሲሕ ዘይክሕድ በአብ ወበወልድ።,Who is the liar? Isn’t it the person who denies that Jesus is the Christ? This person is the antichrist: the one who denies the Father and the Son. +ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ እንኳ የለውም፤ በወልድ የሚታመን አብ ደግሞ አለው።,ወኵሉ ዘይ��ሕድ በወልድ ወበአብኒ ኢሀለወ ወዘሰ የአምን በወልድ ወበአብኒ ሀለወ።,"Everyone who denies the Son does not have the Father, but the one who confesses the Son has the Father also." +እናንተስ ከመጀመሪያ የሰማችሁት በእናንተ ጸንቶ ይኑር። ከመጀመሪያ የሰማችሁት በእናንተ ቢኖር፥ እናንተ ደግሞ በወልድና በአብ ትኖራላችሁ።,ወአንትሙሰ ዘሰማዕክሙ ትካት ለይንበር ኀቤክሙ ወእመሰ ዘሰማዕክሙ ትካት ነበረ ኀቤክሙ ወአንትሙኒ ትነብሩ በአብ ወበወልድ።,"As for you, what you heard from the beginning must remain in you. If what you heard from the beginning remains in you, you will also remain in relationship to the Son and in the Father." +እርሱም የሰጠን ተስፋ ይህ የዘላለም ሕይወት ነው።,ወዛቲ ይእቲ ተስፋ እንተ አሰፈወነ ሕይወተ ዘለዓለም።,This is the promise that he himself gave us: eternal life. +ስለሚያስቱአችሁ ሰዎች ይህን ጽፌላችኋለሁ።,ወዘንተ ንጽሕፍ ለክሙ በእንተ እለ ያስሕቱክሙ።,I write these things to you about those who are attempting to deceive you. +እናንተስ ከእርሱ የተቀበላችሁት ቅባት በእናንተ ይኖራል፥ ማንም ሊያስተምራችሁ አያስፈልጋችሁም፤ ነገር ግን የእርሱ ቅባት ስለ ሁሉ እንደሚያስተምራችሁ፥ እውነተኛም እንደ ሆነ ውሸትም እንዳልሆነ፥ እናንተንም እንዳስተማራችሁ፥ በእርሱ ኑሩ።,ወአንትሙሰ ቅብዐት ብክሙ እንተ ነሣእክሙ እምኀቤሁ ወትነብር ኀቤክሙ ወኢትፈቅዱ መኑሂ ይምሀርክሙ አላ መንፈሰ ዚኣሁ ይሜሀረክሙ በእንተ ኵሉ ወእሙን ውእቱ ወኢኮነ ሐሰተ ወበከመ ትምህርትክሙ ንበሩ ባቲ።,"As for you, the anointing that you received from him remains on you, and you don’t need anyone to teach you the truth. But since his anointing teaches you about all things , remain in relationship to him just as he taught you.Remaining until Jesus appears" +አሁንም፥ ልጆች ሆይ፥ በሚገለጥበት ጊዜ እምነት እንዲሆንልን በመምጣቱም በእርሱ ፊት እንዳናፍር በእርሱ ኑሩ።,ወይእዜኒ ደቂቅየ ንበሩ ባቲ ከመ አመ አስተርአየ ንርከብ ገጸ በዕለተ ደይን ወኢንትኀፈር እምኔሁ አመ ይመጽእ።,"And now, little children, remain in relationship to Jesus, so that when he appears we can have confidence and not be ashamed in front of him when he comes." +ጻድቅ እንደ ሆነ ካወቃችሁ ጽድቅን የሚያደርግ ሁሉ ከእርሱ እንደ ተወለደ እወቁ።,ወእመሰ ርኢክሙ ከመ ጻድቅ ውእቱ አእምሩ ከመ ኵሉ ዘይገብራ ለጽድቅ እምኔሁ ተወልደ።,"If you know that he is righteous, you also know that every person who practices righteousness is born from him." +የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ፥ እንዲሁም ነን። ስለዚህ ምክንያት ዓለም እርሱን ስላላወቀው እኛን አያውቀንም።,ወርእዩ ዘከመ እፎ ፍቅሩ ዘወሀበነ አብ ከመ ውሉደ እግዚአብሔር ንኩን ወኮነሂ ወበእንተዝ ኢፈተወነ ዓለም እስመ ሎቱኒ ኢያእመሮ።,"See what kind of love the Father has given to us in that we should be called God’s children, and that is what we are! Because the world didn’t recognize him, it doesn’t recognize us." +ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ነን፥ ምንም እንደምንሆን ገና አልተገለጠም። ዳሩ ግን ቢገለጥ እርሱ እንዳለ እናየዋለንና እርሱን እንድንመስል እናውቃለን።,አኀዊነ ይእዜሰ ደቂቀ እግዚአብሔር ንሕነ ወዓዲ ኢተዐውቀ ለነ ምንተ ንከውን ነአምር ባሕቱ ከመ እምከመ ተዐውቀ ለነ ከማሁ ንከውን እስመ ንሬእዮ ሎቱ በከመ ውእቱ።,"Dear friends, now we are God’s children, and it hasn’t yet appeared what we will be. We know that when he appears we will be like him because we’ll see him as he is." +በእርሱም ይህን ተስፋ የሚያደርግ ሁሉ እርሱ ንጹሕ እንደ ሆነ ራሱን ያነጻል።,ወኵሉ ዘተወከለ ኪያሁ ያነጽሕ ርእሶ በከመ ውእቱ ንጹሕ።,And all who have this hope in him purify themselves even as he is pure. +ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ ዓመፅን ደግሞ ያደርጋል፥ ኃጢአትም ዓመፅ ነው።,ወኵሉ ዘይገብራ ለኀጢአት ወለአበሳኒ ገብራ ውእቱ እስመ ኀጢአት አበሳ ይእቲ።,"Every person who practices sin commits an act of rebellion, and sin is rebellion." +እርሱም ኃጢአትን ሊያስወግድ እንደ ተገለጠ ታውቃላችሁ፥ በእርሱም ኃጢአት የለም።,ወተአምሩ ከመ አስተርአየ ዝክቱ ከመ ያሰስላ ለኀጢአት ወኀጢአትሰ አልቦ ኀቤሁ።,"You know that he appeared to take away sins, and there is no sin in him." +በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም።,ወኵሉ ዘቦቱ ይነብር ኢይኤብስ እስመ ኵሉ ዘይኤብስ ኢይሬእዮ ወኢየአምሮ።,Every person who remains in relationship to him does not sin. Any person who sins has not seen him or known him. +ልጆች ሆይ፥ ማንም አያስታችሁ፥ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው።,ደቂቅየ ኢያስሕቱክሙ ወኵሉ ዘይገብራ ለጽድቅ ጻድቅ ውእቱ በከመ ዝክቱ ጻድቅ ውእቱ።,"Little children, make sure no one deceives you. The person who practices righteousness is righteous, in the same way that Jesus is righteous." +ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና።,ወዘሰ ይገብራ ለኀጢአት እምነ ጋኔን ውእቱ እስመ ቀዳሚሁ ሰይጣን አበሰ ወበእንተ ዝንቱ አስተርአየ ወልደ እግዚአብሔር ከመ ይስዐር ግብሮ ለጋኔን።,"The person who practices sin belongs to the devil, because the devil has been sinning since the beginning. God’s Son appeared for this purpose: to destroy the works of the devil." +ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም።,ወኵሉ ዘይትወለድ እምእግዚአብሔር ኢይገብራ ለኀጢአት እስመ ዘርዐ ዚኣሁ ወቦቱ ይነብር ወኢይክል አብሶ እስመ እምእግዚአብሔር ተወልደ።,Those born from God don’t practice sin because God’s DNA remains in them. They can’t sin because they are born from God. +የእግዚአብሔር ልጆችና የዲያብሎስ ልጆች በዚህ የተገለጡ ናቸው፤ ጽድቅን የማያደርግና ወንድሙን የማይወድ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም።,ወበዝንቱ እሙራን ውእቶሙ ደቂቀ እግዚአብሔር ወደቂቀ ጋኔን ወኵሉ ዘኢይገብራ ለጽድቅ ኢኮነ እምእግዚአብሔር ወከማሁ ዘኢያፈቅር ቢጾ።ዘከመ ይደሉ ንትፋቀር በበይናቲነ,"This is how God’s children and the devil’s children are apparent: everyone who doesn’t practice righteousness is not from God, including the person who doesn’t love a brother or sister." +ከመጀመሪያ የሰማችኋት መልእክት፦ እርስ በርሳችን እንዋደድ የምትል ይህች ናትና፤,እስመ ዛቲ ይእቲ ትእዛዝ እንተ ሰማዕክሙ ትካት ከመ ንትፋቀር በበይናቲነ።,This is the message that you heard from the beginning: love each other. +ከክፉው እንደ ነበረ ወንድሙንም እንደ ገደለ እንደ ቃየል አይደለም፤ ስለ ምንስ ገደለው? የገዛ ሥራው ክፉ፥ የወንድሙም ሥራ ጽድቅ ስለ ነበረ ነው።,ወአኮ በከመ ቃየን ዘእምእኩይ ውእቱ ወቀተሎ ለእኁሁ ወበእንተ ምንት ቀተሎ እስመ ምግባረ ዚኣሁ እኩይ ውእቱ ወዘእኁሁሰ ጻድቅ ውእቱ።,"Don’t behave like Cain, who belonged to the evil one and murdered his brother. And why did he kill him? He killed him because his own works were evil, but the works of his brother were righteous.Loving each other" +ወንድሞች ሆይ፥ ዓለም ቢጠላችሁ አትደነቁ።,ወኢታንክሩ አኀዊነ እመሂ ዓለም ጸልአክሙ።,"Don’t be surprised, brothers and sisters, if the world hates you." +እኛ ወንድሞችን የምንወድ ስለ ሆንን ከሞት ወደ ሕይወት እንደ ተሻገርን እናውቃለን፤ ወንድሙን የማይወድ በሞት ይኖራል።,ንሕነሰ ነአምር ከመ ዐደውነ እሞት ውስተ ሕይወት እስመ ናፈቅር ቢጸነ ወዘሰ ኢያፈቅር ቢጾ ውስተ ጽልመት ይነብር።,"We know that we have transferred from death to life, because we love the brothers and sisters. The person who does not love remains in death." +ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ።,ኵሉ ዘይጸልእ ቢጾ ቀታሌ ነፍስ ውእቱ ወተአምሩ ከመ ለቀታሌ ነፍስ አልቦ ሕይወት ዘለዓለም እንተ ትሄሉ ላዕሌሁ።,"Everyone who hates a brother or sister is a murderer, and you know that murderers don’t have eternal life residing in them." +እርሱ ስለ እኛ ነፍሱን አሳልፎ ሰጥቶአልና በዚህ ፍቅርን አውቀናል፤ እኛም ስለ ወንድሞቻችን ነፍሳችንን አሳልፈን እንድንሰጥ ይገባናል።,ወበዝንቱ አእመርናሁ ለተፋቅሮ እስመ ውእቱ መጠወ ነፍሶ በእንቲኣነ ወንሕነኒ ይደልወነ ንመጡ ነፍሰነ በእንተ ቢጽነ።,"This is how we know love: Jesus laid down his life for us, and we ought to lay down our lives for our brothers and sisters." +ነገር ግን የዚህ ዓለም ገንዘብ ያለው፥ ወንድሙም የሚያስፈልገው ሲያጣ አይቶ ያልራራለት ማንም ቢሆን፥ የእግዚአብሔር ፍቅር በእርሱ እንዴት ይኖራል?,ወዘቦቱ መንበርተ ዝንቱ ዓለም ወይሬኢ ቢጾ ጽኑሰ ወየዐጹ ምሕረቶ እምኔሁ እፎ ይነብር ፍቅረ እግዚአብሔር ላዕሌሁ።,But if someone has material possessions and sees a brother or sister in need but refuses to help—how can the love of God dwell in a person like that? +ልጆቼ ሆይ፥ በሥራና በእውነት እንጂ በቃልና በአንደበት አንዋደድ።,ደቂቅየ ኢንትፋቀር በቃል ወበልሳን ዘእንበለ በምግባር ወበጽድቅ።,"Little children, let’s not love with words or speech but with action and truth." +-,ወበዝንቱ ነአምር ከመ እምጽድቅ ንሕነ ወንሕነሰ ቅድሜሁ ናመክሮ ለልብነ።,This is how we will know that we belong to the truth and reassure our hearts in God’s presence. +ልባችንም በእኛ ላይ በሚፈርድበት ሁሉ፥ ከእውነት እንደ ሆንን በዚህ እናውቃለን በፊቱም ልባችንን እናሳርፋለን፥ እግዚአብሔር ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነውና ሁሉንም ያውቃል።,ወእመሰ ያርስሐስሐነ ልብነ እምአበሳነ የአብዮ እግዚአብሔር ለልብነ ወየአምር ኵሎ።,"Even if our hearts condemn us, God is greater than our hearts and knows all things." +ወዳጆች ሆይ፥ ልባችንስ ባይፈርድብን በእግዚአብሔር ዘንድ ድፍረት አለን፥,አኀዊነ እመሰ ኢቀለየነ ልብነ ገጽ ብነ ኀበ እግዚአብሔር።,"Dear friends, if our hearts don’t condemn us, we have confidence in relationship to God." +ትእዛዙንም የምንጠብቅና በፊቱ ደስ የሚያሰኘውን የምናደርግ ስለሆንን የምንለምነውን ሁሉ ከእርሱ እናገኛለን።,ወዘሂ ሰአልናሁ ንነሥእ እምኀቤሁ እስመ ትእዛዞ ነዐቅብ ወንገብር ዘይኤድሞ ቅድሜሁ።,We receive whatever we ask from him because we keep his commandments and do what pleases him. +ትእዛዚቱም ይህች ናት፥ በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናምን ዘንድ፥ ትእዛዝንም እንደ ሰጠን እርስ በርሳችን እንዋደድ ዘንድ።,ወዛቲ ይእቲ ትእዛዙ ከመ ንእመን በወልዱ ኢየሱስ ክርስቶስ ወንትፋቀር በበይናቲነ በከመ ወሀበነ ትእዛዞ።,"This is his commandment, that we believe in the name of his Son, Jesus Christ, and love each other as he commanded us." +ትእዛዙንም የሚጠብቅ በእርሱ ይኖራል እርሱም ይኖርበታል፤ በዚህም በእኛ እንዲኖር ከሰጠን ከመንፈሱ እናውቃለን።,ወዘሰ የዐቅብ ትእዛዞ ቦቱ ይነብር ወውእቱኒ ቦቱ ወበዝንቱ ነአምር ከመ ይነብር ምስሌነ እምነ መንፈሱ ቅዱስ ዘወሀበነ።,"Those who keep his commandments dwell in God and God dwells in them. This is how we know that he dwells in us, because of the Spirit he has given us." +ወዳጆች ሆይ፥ መንፈስን ሁሉ አትመኑ፥ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ፤ ብዙዎች ሐሰተኞች ነቢያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና።,አኀዊነ ለኵላ መንፈስ ኢትእመንዋ አላ አመክርዋ ለመንፈስ ለእመ እምኀበ እግዚአብሔር ይእቲ እስመ ብዙኃን ሐሳውያን ነቢያት መጽኡ ውስተ ዓለም እለ ኢየአምርዎ ለኢየሱስ ክርስቶስ።,"Dear friends, don’t believe every spirit. Test the spirits to see if they are from God because many false prophets have gone into the world." +የእግዚአብሔርን መንፈስ በዚህ ታውቃላችሁ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እንደ መጣ የሚታመን መንፈስ ሁሉ ከእግዚአብሔር ነው፥,ወበዝን�� ተአምርዋ ለመንፈሰ እግዚአብሔር ወለመፈሰ ሐሰት ኵላ መንፈስ እንተ ተአምን ከመ ኢየሱስ ክርስቶስ መጽአ በሥጋ ሰብእ እምነ እግዚአብሔር ይእቲ።,"This is how you know if a spirit comes from God: every spirit that confesses that Jesus Christ has come as a human is from God," +ኢየሱስ ክርስቶስም በሥጋ እንደ መጣ የማይታመን መንፈስ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም፤ ይህም የክርስቶስ ተቃዋሚው መንፈስ ነው፤ ይህም እንዲመጣ ሰምታችኋል፥ አሁንም እንኳ በዓለም አለ።,ወኵላ መንፈስ እንተ ኢተአምን በኢየሱስ ክርስቶስ ከመ መጽአ በሥጋ ሰብእ ኢኮነት እምነ እግዚአብሔር ወዝንቱ ውእቱ ሐሳዌ መሲሕ ዘሰማዕክሙ ከመ ይመጽእ ወይእዜኒ ወድአ መጽአ ወውስተ ዓለም ሀሎ።,"and every spirit that doesn’t confess Jesus is not from God. This is the spirit of the antichrist, which you have heard is coming and is now already in the world." +ልጆች ሆይ፥ እናንተ ከእግዚአብሔር ናችሁ አሸንፋችኋቸውማል፥ በዓለም ካለው ይልቅ በእናንተ ያለው ታላቅ ነውና።,ወአንትሙሰ እምነ እግዚአብሔር አንትሙ ደቂቅየ ወሞእክምዎ ለእኩይ እስመ የዐቢ ዘሀሎ ምስሌክሙ እምነ ዘውስተ ዓለም ሀሎ።,"You are from God, little children, and you have defeated these people because the one who is in you is greater than the one who is in the world." +እነርሱ ከዓለም ናቸው፤ ስለዚህ ከዓለም የሆነውን ይናገራሉ ዓለሙም ይሰማቸዋል።,ወእሙንቱሰ እምነ ዓለም እሙንቱ ወበእንተ ዝንቱ እምነ ዓለም ይነብቡ ወዓለምኒ ይሰምዖሙ።,They are from the world. So they speak from the world’s point of view and the world listens to them. +እኛ ከእግዚአብሔር ነን፤ እግዚአብሔርን የሚያውቅ ይሰማናል፤ ከእግዚአብሔር ያልሆነ አይሰማንም። የእውነትን መንፈስና የስሕተትን መንፈስ በዚህ እናውቃለን።,ወንሕነሰ እምነ እግዚአብሔር ንሕነ ወዘየአምሮ ለእግዚአብሔር ይሰምዐነ ወዘኢኮነ እምእግዚአብሔር ኢይሰምዐነ ወበዝንቱ ነአምራ ለመንፈሰ ጽድቅ ወለመንፈሰ ሐሰት።,We are from God. The person who knows God listens to us. Whoever is not from God doesn’t listen to us. This is how we recognize the Spirit of truth and the spirit of error.Love and God +ወዳጆች ሆይ፥ ፍቅር ከእግዚአብሔር ስለ ሆነ፥ የሚወደውም ሁሉ ከእግዚአብሔር ስለ ተወለደ እግዚአብሔርንም ስለሚያውቅ፥ እርስ በርሳችን እንዋደድ።,አኀዊነ ለንትፋቀር በበይናቲነ እስመ ተፋቅሮ እምነ እግዚአብሔር ውእቱ ወኵሉ ዘይትፋቀር እምነ እግዚአብሔር ውእቱ ተወልደ ወየአምሮ ለእግዚአብሔር።,"Dear friends, let’s love each other, because love is from God, and everyone who loves is born from God and knows God." +ፍቅር የሌለው እግዚአብሔርን አያውቅም፥ እግዚአብሔር ፍቅር ነውና።,ወዘሰ ኢያፈቅር ቢጾ ኢየአምሮ ለእግዚአብሔር እስመ እግዚአብሔር ፍቅር ውእቱ።,"The person who doesn’t love does not know God, because God is love." +በዚህ የእግዚአብሔር ፍቅር በእኛ ዘንድ ተገለጠ፥ በእርሱ በኩል በሕይወት እንኖር ዘንድ እግዚአብሔር አንድ ልጁን ወደ ዓለም ልኮታልና።,ወበዝንቱ ተዐውቀ ፍቅሩ ለእግዚአብሔር ላዕሌነ እስመ ለወልዱ ዋሕድ ፈነዎ ውስተ ዓለም ከመ ንሕዮ በእንቲኣሁ።,This is how the love of God is revealed to us: God has sent his only Son into the world so that we can live through him. +ፍቅርም እንደዚህ ነው። እግዚአብሔር እርሱ ራሱ እንደ ወደደን ስለ ኃጢአታችንም ማስተስሪያ ይሆን ዘንድ ልጁን እንደ ላከ እንጂ እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድነው አይደለም።,ወዝንቱ ውእቱ ፍቅሩ ለእግዚአብሔር ወአኮ ንሕነ ዘአፍቀርናሁ አላ ውእቱ አፍቀረነ ወፈነዎ ለወልዱ ይኅድግ ለነ ኀጣውኢነ።,This is love: it is not that we loved God but that he loved us and sent his Son as the sacrifice that deals with our sins. +ወዳጆች ሆይ፥ እግዚአብሔር እንዲህ አድርጎ ከወደደን እኛ ደግሞ እርስ በርሳችን ልንዋደድ ይገባናል።,አኀዊነ እመሰ ከመዝ አፍቀረነ እግዚአብሔር ንሕነኒ ይደልወነ ንትፋቀር በበይናቲነ።,"Dear friends, if God loved us this way, we also ought to love each other." +እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየውም፤ እርስ በርሳችን ብንዋደድ እግዚአብሔር በእኛ ይኖራል ፍቅሩም በእኛ ፍጹም ሆኖአል።,ለእግዚአብሔርሰ አልቦ ዘርእዮ ግሙራ ወእመሰ ተፋቀርነ በበይናቲነ እግዚአብሔር ይነብር ምስሌነ ወፍቅሩሂ ፍጹም ሀሎ ምስሌነ።,"No one has ever seen God. If we love each other, God remains in us and his love is made perfect in us." +ከመንፈሱ ስለ ሰጠን፥ በእርሱ እንድንኖር እሱም በእኛ እንዲኖር በዚህ እናውቃለን።,ወበዝንቱ ነአምር ከመ ምስሌሁ ንነብር ወውእቱኒ ምስሌነ እምነ መንፈሱ ቅዱስ ዘወሀበነ።,"This is how we know we remain in him and he remains in us, because he has given us a measure of his Spirit." +እኛም አይተናል አባትም ልጁን የዓለም መድኃኒት ሊሆን እንደ ላከው እንመሰክራለን።,ወንሕነኒ ርኢነ ወሰማዕነ፥ ከመ አብ ፈነወ ወልዶ መድኅነ ዓለም።,We have seen and testify that the Father has sent the Son to be the savior of the world. +ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ በሚታመን ሁሉ እግዚአብሔር በእርሱ ይኖራል እርሱም በእግዚአብሔር ይኖራል።,ወኵሉ ዘየአምን ከመ ኢየሱስ ውእቱ ወልደ እግዚአብሔር እግዚአብሔር ይነብር ምስሌሁ ወውእቱኒ ምስለ እግዚአብሔር።,"If any of us confess that Jesus is God’s Son, God remains in us and we remain in God." +እኛም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አውቀናል አምነንማል። እግዚአብሔር ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል።,ወንሕነሰ አእመርነ ወአመነ እንተ ቦ ፍቅረ እግዚአብሔር ምስሌነ እግዚአብሔርሰ ፍቅር ውእቱ ወዘኒ ነበረ በተፋቅሮ ምስለ እግዚአብሔር ይነብር ወእግዚአብሔርኒ ምስሌሁ።,"We have known and have believed the love that God has for us.God is love, and those who remain in love remain in God and God remains in them." +በፍርድ ቀን ድፍረት ይሆንልን ዘንድ ፍቅር በዚህ ከእኛ ጋር ተፈጽሞአል፤ እርሱ እንዳለ እኛ ደግሞ እንዲሁ በዚህ ዓለም ነንና።,ወበዝንቱ ትትፌጸም ፍቅሩ ለእግዚአብሔር ምስሌነ ከመ ንርከብ ገጸ በዕለተ ደይን በኀቤሁ እስመ በከመ ኮነ ውእቱ ኮነ ንሕነኒ ውስተ ዝንቱ ዓለም።,"This is how love has been perfected in us, so that we can have confidence on the Judgment Day, because we are exactly the same as God is in this world." +ፍጹም ፍቅር ፍርሃትን አውጥቶ ይጥላል እንጂ በፍቅር ፍርሃት የለም፥ ፍርሃት ቅጣት አለውና፤ የሚፈራም ሰው ፍቅሩ ፍጹም አይደለም።,ወአልቦ ፍርሀት ውስተ ተፋቅሮትነ አላ ተፋቅሮሰ ፍጽምት አፍኣ ታወፅኣ ለፍርሀት እስመ ፍርሀትሰ መቅሠፍት ባቲ ወዘሰ ይፈርህ ኢኮነ ፍጹመ በተፋቅሮ።,"There is no fear in love, but perfect love drives out fear, because fear expects punishment. The person who is afraid has not been made perfect in love." +እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እኛ እንወደዋለን።,ወንሕነኒ ንትፋቀር በበይናቲነ ወናፍቅሮ ለእግዚአብሔር እስመ ውእቱ ቀደመ አፍቅሮተነ።,We love because God first loved us. +ማንም፦ እግዚአብሔርን እወዳለሁ እያለ ወንድሙን ቢጠላ ሐሰተኛ ነው፤ ያየውን ወንድሙን የማይወድ ያላየውን እግዚአብሔርን ሊወደው እንዴት ይችላል?,ወእመሰ ቦ ዘይብል አፈቅሮ ለእግዚአብሔር ወይጸልእ ቢጾ ሐሳዊ ውእቱ እስመ ዘያፈቅሮ ለቢጹ ዘይሬኢ ለእግዚአብሔርኒ ያፈቅሮ ዘኢይሬኢ ወዘሰ ኢያፈቅር ቢጾ ዘይሬኢ እፎ እንከ ይክል አፍቅሮቶ ለእግዚአብሔር ዘኢይሬኢ።,"Those who say, “I love God” and hate their brothers or sisters are liars. After all, those who don’t love their brothers or sisters whom they have seen can hardly love God whom they have not seen!" +እግዚአብሔርንም የሚወድ ወንድሙን ደግሞ እንዲወድ ይህች ትእዛዝ ከእርሱ አለችን።,ወዝንቱ ትእዛዝ እንተ ብነ እምኔሁ ከመ ናፍቅሮ ለእግዚአብሔር ወናፍቅር ቢጸነ ወኵሉ ዘያፈቅሮ ለእግዚአብሔር ያፈቅር ቢጾ።,This commandment we have from him: Those who claim to love God ought to love their brother and sister also. +ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚአብሔር ተወልዶአል፥ ወላጁንም የሚወድ ሁሉ ከእርሱ የተወለደውን ደግሞ ይወዳል።,ኵሉ ዘየአምን ከመ ኢየሱስ ውእቱ መሲሕ እምነ እግዚአብሔር ተወልደ ወኵሉ ዘያፈቅሮ ለወላዲ ያፈቅር ዘኒ ተወልደ እምኔሁ።,Everyone who believes that Jesus is the Christ has been born from God. Whoever loves someone who is a parent loves the child born to the parent. +እግዚአብሔርን ስንወድ ትእዛዛቱንም ስናደርግ የእግዚአብሔርን ልጆች እንድንወድ በዚህ እናውቃለን።,ወበዝንቱ ነአምር ከመ ናፈቅሮ ለወልደ እግዚአብሔር ሶበ አፍቀርናሁ ለእግዚአብሔር ወገበርነ ትእዛዞ።,This is how we know that we love the children of God: when we love God and keep God’s commandments. +ትእዛዛቱን ልንጠብቅ የእግዚአብሔር ፍቅር ይህ ነውና፤ ትእዛዛቱም ከባዶች አይደሉም።,እስመ ዛቲ ይእቲ ፍቅሩ ለእግዚአብሔር ከመ ንዕቀብ ትእዛዞ ወትእዛዙኒ ኢኮነ ክቡደ።,"This is the love of God: we keep God’s commandments. God’s commandments are not difficult," +ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ዓለምን ያሸንፋልና፤ ዓለምንም የሚያሸንፈው እምነታችን ነው።,እስመ ኵሉ ዘተወልደ እምእግዚአብሔር ይመውዖ ለዓለም ወዛቲ ይእቲ ሙአቱ እንተ ሞኦ ለዓለም ሃይማኖትክሙ።,because everyone who is born from God defeats the world. And this is the victory that has defeated the world: our faith. +ኢየሱስም የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ ከሚያምን በቀር ዓለምን የሚያሸንፍ ማን ነው?,ወመኑ ውእቱ ዘይመውኦ ለዓለም ዘእንበለ ዘየአምን ከመ ኢየሱስ ውእቱ ወልደ እግዚአብሔር።,Who defeats the world? Isn’t it the one who believes that Jesus is God’s Son? +በውኃና በደም የመጣ ይህ ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በውኃውና በደሙ እንጂ በውኃው ብቻ አይደለም።,ወከመ ውእቱ መጽአ በማይ ወበደም ወበመንፈስ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"This is the one who came by water and blood: Jesus Christ. Not by water only but by water and blood. And the Spirit is the one who testifies, because the Spirit is the truth." +መንፈስም እውነት ነውና የሚመሰክረው መንፈስ ነው።,ወአኮ በማይ ባሕቲቱ አላ በማይኒ ወበደምኒ ወበመፈስኒ ውእቱ ዘስምዐ ይከውን ከመ መንፈሰ ጽድቅ።,The three are testifying— +የሚመሰክሩት መንፈሱና ውኃው ደሙም ሦስት ናቸውና፤ ሦስቱም በአንድ ይስማማሉ።,እስመ ሠለስቱ እሙንቱ እለ ይከውኑ ስምዐ መንፈስ ወማይ ወደም ወሠለስቲሆሙ አሐዱ እሙንቱ።,"the Spirit, the water, and the blood—and the three are united in agreement." +የሰውን ምስክር ብንቀበል የእግዚአብሔር ምስክር ከእርሱ ይልቅ ይበልጣል፤ ስለ ልጁ የመሰከረው የእግዚአብሔር ምስክር ይህ ነውና።,ወእመሰ ስምዐ ሰብእ ንነሥእ ስምዐ እግዚአብሔር የዐቢ ወዛቲ ይእቲ ስምዑ ለእግዚአብሔር እንተ ስምዐ ኮነ ላዕለ ወልዱ።,"If we receive human testimony, God’s testimony is greater, because this is what God testified: he has testified about his Son." +በእግዚአብሔር ልጅ የሚያምን በነፍሱ ምስክር አለው፤ በእግዚአብሔር የማያምን እግዚአብሔር ስለ ልጁ የመሰከረውን ምስክር ስላላመነ ሐሰተኛ አድርጎታል።,ዘየአምን በወልደ እግዚአብሔር ሀለወ ስምዐ እግዚአብሔር ምስሌሁ ወዘሰ ኢየአምን በወልዱ ሐሳዌ ረሰዮ እስመ ኢየአምን በስምዕ እንተ ስምዐ ኮነ እግዚአብሔር ላዕለ ወልዱ።,"The one who believes in God’s Son has the testimony within; the one who doesn’t believe God has made God a liar, because that one has not believed the testimony that God gave about his Son." +እግዚአብሔርም የዘላለምን ሕይወት እንደ ሰጠን ይህም ሕይወት በልጁ እንዳለ ምስክሩ ይህ ነው።,ወዛቲ ይእቲ ስምዑ ለእግዚአብሔር እንተ ወሀበነ ሕይወተ ዘለዓለም ወዛቲ ይእቲ ሕይወት እንተ በወልዱ።,"And this is the testimony: God gave eternal life to us, and this life is in his Son." +ልጁ ያለው ሕይወት አለው፤ የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም።,ዘሀ���ወ ምስሌሁ ወልድ ቦቱ ሕይወት ወዘሰ ኢሀሎ ምስለ ወልደ እግዚአብሔር አልቦቱ ሕይወት ዘለዓለም።ዘከመ ይደሉ ጸልዮ ለዘአበሰ,The one who has the Son has life. The one who doesn’t have God’s Son does not have life.Confidence in prayer +የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ ዘንድ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ለምታምኑ ይህን ጽፌላችኋለሁ።,ወዘንተ ጸሐፍኩ ለክሙ ከመ ታእምሩ ከመ ብክሙ ሕይወት ዘለዓለም እለ ተአምኑ በስሙ ለወልደ እግዚአብሔር።,I write these things to you who believe in the name of God’s Son so that you can know that you have eternal life. +በእርሱ ዘንድ ያለን ድፍረት ይህ ነው፤ እንደ ፈቃዱ አንዳች ብንለምን ይሰማናል።,ወዛቲ ይእቲ እንተ ብነ ገጽ በኀበ እግዚአብሔር እስመ ዘሰአልነ ኀቤሁ በስመ ዚኣሁ ይሰምዐነ።,"This is the confidence that we have in our relationship with God: If we ask for anything in agreement with his will, he listens to us." +የምንለምነውንም ሁሉ እንዲሰማልን ብናውቅ ከእርሱ የለመነውን ልመና እንደ ተቀበልን እናውቃለን።,ወእመሰ ርኢነ ከመ ዘሰአልናሁ ይሰምዐነ ነአምር እንከ ከመ ብነ ስእለት ዘሰአልነ በኀቤሁ።,"If we know that he listens to whatever we ask, we know that we have received what we asked from him." +ማንም ወንድሙን ሞት የማይገባውን ኃጢአት ሲያደርግ ቢያየው ይለምን፥ ሞትም የማይገባውን ኃጢአት ላደረጉት ሕይወት ይሰጥለታል። ሞት የሚገባው ኃጢአት አለ፤ ስለዚያ እንዲጠይቅ አልልም።,ወእመሰ ቦ ዘርእዮ ለካልኡ እንዘ ይኤብስ አበሳ ዘኢኮነ ለሞት ለይስአሎ ለእግዚአብሔር ከመ ያሕይዎ ለዘይኤብስ አበሳ ዘኢኮነ ለሞት እስመ ቦ አበሳ ዘለሞት ወኢኮነ በእንቲኣሁ ዘእብል ከመ ይስአሉ ሎቱ።,"If anyone sees a brother or sister committing a sin that does not result in death, they should pray, and God will give life to them—that is, to those who commit sins that don’t result in death. There is a sin that results in death—I’m not saying that you should pray about that." +ዓመፃ ሁሉ ኃጢአት ነው፥ ሞትም የማይገባው ኃጢአት አለ።,እስመ ኵላ አበሳ ኀጢአት ይእቲ ወቦ ጌጋይ ዘኢኮነ ለሞት።በእንተ አእምሮተ እግዚአብሔር,"Every unrighteous action is sin, but there is a sin that does not result in death.Be on guard" +ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን እንዳያደርግ፥ ነገር ግን ከእግዚአብሔር የተወለደው ራሱን እንዲጠብቅ ክፉውም እንዳይነካው እናውቃለን።,ነአምር ከመ ኵሉ ዘተወልደ እምነ እግዚአብሔር ኢይኤብስ አላ ዘተወልደ እምእግዚአብሔር የዐቅብ ርእሶ ወእኩይኒ ኢይስሕጦ።,"We know that everyone born from God does not sin, but the ones born from God guard themselves, and the evil one cannot touch them." +ከእግዚአብሔር እንደ ሆንን ዓለምም በሞላው በክፉው እንደ ተያዘ እናውቃለን።,ነአምር ከመ እምእግዚአብሔር ንሕነ ወዓለምሰ ኵሉ በእኪት ይቀውም።,"We know we are from God, and the whole world lies in the power of the evil one." +የእግዚአብሔርም ልጅ እንደ መጣ፥ እውነተኛም የሆነውን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደ ሰጠን እናውቃለን፤ እውነተኛም በሆነው በእርሱ አለን፥ እርሱም ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው።,ወነአምር ከመ ወልደ እግዚአብሔር መጽአ ወወሀበነ ልበ ከመ ናእምሮ ለእግዚአብሔር ዘበጽድቅ ወሀለውነ በአሚን በወልደ እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ ውእቱ ዘበአማን እግዚአብሔር ወብነ ሕይወት ዘለዓለም።,"We know that God’s Son has come and has given us understanding to know the one who is true. We are in the one who is true by being in his Son, Jesus Christ. This is the true God and eternal life." +ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት ራሳችሁን ጠብቁ።,ባቲ ደቂቅየ ዕቀቡ ርእሰክሙ እምነ አማልክት።መልአት መልእክተ ዮሐንስ ቀዳሚት።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,"Little children, guard yourselves from idols!" +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፈቃድ የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ሐዋ​ርያ ሊሆን ከተ​ጠራ ከጳ​ው​ሎ​ስና ከወ​ን​���​ማ​ችን ከሶ​ስ​ቴ​ንስ፥,እምጳውሎስ ዘተሠይመ ሐዋርያሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በፈቃደ እግዚአብሔር ወስቴንስ እኁነ።,"From Paul, called by God’s will to be an apostle of Jesus Christ, and from Sosthenes our brother." +በቆ​ሮ​ን​ቶስ ሀገር ላለች ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ለከ​በ​ሩና ቅዱ​ሳን ለተ​ባሉ የእ​ነ​ር​ሱና የእኛ ጌታ የሆ​ነ​ውን የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ስም በየ​ስ​ፍ​ራው ለሚ​ጠሩ ሁሉ፥,ለማኅበረ እግዚአብሔር ዘብሔረ ቆሮንቶስ እለ ተቀደሱ በኢየሱስ ክርስቶስ ወተሰምዩ ቅዱሳነ ወለኵሎሙ እለ ይጼውዑ ስሞ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ውስተ ኵሉ በሐውርቲሆሙ ወለነሂ ምስሌሆሙ።,"To God’s church that is in Corinth:To those who have been made holy to God in Christ Jesus, who are called to be God’s people.Together with all those who call upon the name of our Lord Jesus Christ in every place—he’s their Lord and ours!" +ከአ​ባ​ታ​ችን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ዘንድ ሰላ​ምና ጸጋ ለእ​ና​ንተ ይሁን።,ጸጋ ወሰላም እምኀበ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,Grace to you and peace from God our Father and the Lord Jesus Christ.Thanksgiving for the Corinthians +ስለ እና​ንተ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ለእ​ና​ንተ ስለ​ተ​ሰ​ጣ​ችሁ ጸጋ ዘወ​ትር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ግ​ነ​ዋ​ለሁ።,ዘልፈ አአኵቶ ለእግዚአብሔር በእንቲኣክሙ ወበእንተ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ዘተውህበ ለክሙ በኢየሱስ ክርስቶስ።,"I thank my God always for you, because of God’s grace that was given to you in Christ Jesus." +በአ​ነ​ጋ​ገር ሁሉ፥ በዕ​ው​ቀ​ትም ሁሉ ከብ​ራ​ች​ሁ​በ​ታ​ልና።,እስመ ብዕልክሙ ቦቱ በኵሉ ቃል ወበኵሉ ጥበብ።,"That is, you were made rich through him in everything: in all your communication and every kind of knowledge," +ለክ​ር​ስ​ቶስ መመ​ስ​ከሬ በእ​ና​ንተ እንደ ጸና መጠን።,በከመ ጸንዐ ላዕሌክሙ ስምዑ ለክርስቶስ።,in the same way that the testimony about Christ was confirmed with you. +ፍጹ​ማ​ንም እን​ድ​ት​ሆኑ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስ​ንም መም​ጣት ተስፋ አድ​ር​ጋ​ችሁ ፍጹም ጸጋን እን​ዳ​ታጡ፥,ከመ ኢትኅጥኡ ኵሎ ጸጋ ወትኩኑ ፍጹማነ እንዘ ትሴፈዉ ምጽአቶ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,The result is that you aren’t missing any spiritual gift while you wait for our Lord Jesus Christ to be revealed. +እር​ሱም በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ቀን ያለ ነውር ትገኙ ዘንድ እስከ ፍጻሜ ያጸ​ና​ች​ኋል።,ዘያጸንዐክሙ ለዝሉፉ ዘእንበለ ነውር በዕለተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,He will also confirm your testimony about Christ until the end so that you will be blameless on the day of our Lord Jesus Christ. +ከልጁ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ጋር አንድ ትሆኑ ዘንድ የጠ​ራ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የታ​መነ ነው።,ጻድቅ እግዚአብሔር ዘጸውዐክሙ ትኩኑ ሱቱፋነ ወልዱ ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ።ዘከመ ኢይደሉ ተጋዕዞ,"God is faithful, and you were called by him to partnership with his Son, Jesus Christ our Lord.Rival groups in Corinth" +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን! አንድ ቃል እን​ድ​ት​ና​ገሩ፥ እን​ዳ​ታ​ዝኑ፥ ፍጹ​ማ​ንም እን​ድ​ት​ሆኑ፥ ሁላ​ች​ሁ​ንም፦ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም እማ​ል​ዳ​ች​ኋ​ለሁ፤ እን​ዳ​ት​ለ​ያ​ዩም አንድ ልብና አንድ አሳብ ሆና​ችሁ ኑሩ።,አስተበቍዐክሙ አኀዊነ በስሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ትበሉ ኵልክሙ አሐደ ቃለ ወኢትተክዙ ወትኩኑ ፍጹማነ ወኢትትፋለጡ ወሀልዉ በአሐዱ ምክር ወበአሐዱ ልብ።,"Now I encourage you, brothers and sisters, in the name of our Lord Jesus Christ: Agree with each other and don’t be divided into rival groups. Instead, be restored with the same mind and the same purpose." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ! እን​ደ​ም​ት​ጣ​ሉና እን​ደ​ም​ት​ከ​ራ​ከሩ ከቀ​ሎ​ኤስ ወገ​ኖች ስለ እና​ንተ ነገ​ሩኝ።,ነገሩኒ በእንቲኣክሙ አኀዊነ እምቤተ ቀለዮጳ ከመ ትትካሐዱ ወትትጋዐዙ።,"My brothers and sisters, Chloe’s people gave me some information about you, that you’re fighting with each other." +እነሆ፥ እርስ በር​ሳ​ችሁ፥ “እኔ የጳ​ው​ሎስ ነኝ፤ እኔ የአ​ጵ​ሎስ ነኝ፤ እኔ የኬፋ ነኝ፤ እኔ የክ​ር​ስ​ቶስ ነኝ” የም​ት​ሉ​ትን እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ።,ወናሁ እነግረክሙ ዘትብሉ በበይናቲክሙ አነ ዘጳውሎስ ወአነ ዘአጵሎስ ወአነ ዘኬፋ ወአነ ዘክርስቶስ።,"What I mean is this: that each one of you says, “I belong to Paul,” “I belong to Apollos,” “I belong to Cephas,” “I belong to Christ.”" +ክር​ስ​ቶስ ተከ​ፍ​ሎ​አ​ልን? ወይስ በውኑ ጳው​ሎስ ስለ እና​ንተ ተሰ​ቅ​ሎ​አ​ልን? ወይስ በጳ​ው​ሎስ ስም ተጠ​ም​ቃ​ች​ኋ​ልን?,ተናፈቀኑ ክርስቶስ ወቦኑ ጳውሎስ ተሰቅለ በእንቲኣክሙ ወበስመ ጳውሎስኑ ተጠመቅሙ።,"Has Christ been divided? Was Paul crucified for you, or were you baptized in Paul’s name?" +ከቀ​ር​ስ​ጶ​ስና ከጋ​ይ​ዮስ በቀር ከእ​ና​ንተ ወገን ሌላ ስላ​ላ​ጠ​መ​ቅሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ግ​ነ​ዋ​ለሁ።,አአኵቶ ለእግዚአብሔር ዘኢያጥመቁ እምውስቴትክሙ ዘእንበለ ቀርስጶስ ወጋይዮስ።,"Thank God that I didn’t baptize any of you, except Crispus and Gaius," +በእ​ርሱ ስም ተጠ​መ​ቅን የሚል እን​ዳ​ይ​ኖር።,ከመ አልቦ ዘይብል በስመ ዚኣሁ ተጠመቅነ ወባሕቱ አጥመቁ ቤተ እስጢፋኖስ ወኢየአምር እንከ ለእመ ቦ ባዕድ ዘአጥመቁ።,so that nobody can say that you were baptized in my name! +ነገር ግን የእ​ስ​ጢ​ፋ​ኖ​ስን ቤተ ሰብእ አጥ​ም​ቄ​አ​ለሁ፤ እን​ግ​ዲህ ሌላም ያጠ​መ​ቅ​ሁት እን​ዳለ አላ​ው​ቅም።ስለ መስ​ቀል,እስመ ኢፈነወኒ ክርስቶስ ለአጥምቆ ዳእሙ ለምህሮ።በእንተ ነገረ መስቀል,"Oh, I baptized the house of Stephanas too. Otherwise, I don’t know if I baptized anyone else." +ክር​ስ​ቶስ ወን​ጌ​ልን ለመ​ስ​በክ እንጂ ለማ​ጥ​መቅ አል​ላ​ከ​ኝ​ምና፥ የክ​ር​ስ​ቶ​ስን መስ​ቀ​ሉን ከንቱ እን​ዳ​ና​ደ​ርግ ነገ​ርን በማ​ራ​ቀቅ አይ​ደ​ለም።,ወኢኮነ በጥበበ ነገር ከመ ኢንስዐር መስቀሎ ለክርስቶስ።,Christ didn’t send me to baptize but to preach the good news. And Christ didn’t send me to preach the good news with clever words so that Christ’s cross won’t be emptied of its meaning.Human wisdom versus the cross +የመ​ስ​ቀሉ ነገር በሚ​ጠፉ ሰዎች ዘንድ ስን​ፍና ነውና፥ ለም​ን​ድ​ነው ለእኛ ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኀይል ነው።,እስመ ነገረ መስቀሉሰ እበድ ውእቱ በኀበ ኅጉላን ወበኀቤነሰ ለእለ ድኅነ ኀይለ እግዚአብሔር ውእቱ።,The message of the cross is foolishness to those who are being destroyed. But it is the power of God for those of us who are being saved. +መጽ​ሐፍ እን​ዲህ ብሎ​አ​ልና፥ “እኔ የጥ​በ​በ​ኞ​ችን ጥበብ አጠ​ፋ​ለሁ፤ የመ​ካ​ሪ​ዎ​ች​ንም ምክር እን​ቃ​ለሁ።”,እስመ ከመዝ ይቤ መጽሐፍ «አነ አኀጕል ጥበቢሆሙ ለጠቢባን ወእሜንን ምክሮሙ ለመካርያን።»,"It is written in scripture: “I will destroy the wisdom of the wise, and I will reject the intelligence of the intelligent”." +እን​ግ​ዲህ ጥበ​በኛ ማን ነው? ጸሓ​ፊስ ማን ነው? ይህን ዓለ​ምስ የሚ​መ​ረ​ም​ረው ማን ነው? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የዚ​ህን ዓለም ጥበብ ስን​ፍና አላ​ደ​ረ​ገ​ው​ምን?,መኑ እንከ ጠቢብ ወመኑ እንከ ጸሓፊ ወመኑ ዘየኀሥሦ ለዝ ዓለም አኮኑ አዕበዳ እግዚአብሔር ለጥበበ ዝ ዓለም።,Where are the wise? Where are the legal experts? Where are today’s debaters? Hasn’t God made the wisdom of the world foolish? +ሰዎች በጥ​በ​ባ​ቸው በማ​ያ​ው​ቁት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጥበብ ስን​ፍና በሚ��መ​ስ​ላ​ቸው ትም​ህ​ርት ያመ​ኑ​ትን ሊያ​ድ​ና​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወድ​ዶ​አ​ልና።,እስመ በጥበቡ ለእግዚአብሔር ዘኢየአምርዎ ዓለም በጥበቢሆሙ መከረ እግዚአብሔር ከመ ያድኅኖሙ ለእለ የአምኑ በእበደ ሥጋ።,"In God’s wisdom, he determined that the world wouldn’t come to know him through its wisdom. Instead, God was pleased to save those who believe through the foolishness of preaching." +አይ​ሁድ ምል​ክ​ትን ይጠ​ይ​ቃሉ፤ የጽ​ርዕ ሰዎ​ችም ጥበ​ብን ይሻሉ።,እስመ አይሁድኒ ተአምረ ይሴአሉ ወጽርዕኒ ጥበበ የኀሥሡ።,"Jews ask for signs, and Greeks look for wisdom," +እኛ ግን የተ​ሰ​ቀ​ለ​ውን ክር​ስ​ቶ​ስን እን​ሰ​ብ​ካ​ለን፤ ይህም ለአ​ይ​ሁድ ማሰ​ና​ከያ ለአ​ሕ​ዛ​ብም ስን​ፍና ነው።,ወንሕነሰ ንሰብክ ክርስቶስሃ ዘተሰቅለ እንዘ ንብል ለአይሁድኒ ይመስሎሙ ዘንጌጊ ወለአረሚኒ ይመስሎሙ ዘነአብድ።,"but we preach Christ crucified, which is a scandal to Jews and foolishness to Gentiles." +ለእኛ ለዳ​ን​ነው ግን ከአ​ይ​ሁድ፥ ከአ​ረ​ሚም ብን​ሆን ክር​ስ​ቶስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኀይል ነው፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ጥበብ ነው።,ወለነሰ ለእለ ድኅነ እምአይሁድ ወእምአረሚኒ ክርስቶስ ኀይለ እግዚአብሔር ውእቱ ወጥበበ እግዚአብሔር ውእቱ።,But to those who are called—both Jews and Greeks—Christ is God’s power and God’s wisdom. +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስን​ፍና ከሰው ይልቅ ይጠ​በ​ባ​ልና፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ድካም ከሰው ይልቅ ይበ​ረ​ታ​ልና።,እስመ እበድ ዘበእንተ እግዚአብሔር ይጠብብ እምዕጓለ እመሕያው ወድካም ዘእንበይነ እግዚአብሔር ይጸንዕ እምዕጓለ እመሕያው።በእንተ ጽዋዔ ምእመናን,"This is because the foolishness of God is wiser than human wisdom, and the weakness of God is stronger than human strength." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን! እን​ግ​ዲህ እን​ዴት እንደ ተጠ​ራ​ችሁ እዩ፤ በሥጋ እጅግ ብዙ​ዎች ዐዋ​ቂ​ዎች አይ​ደ​ላ​ች​ሁ​ምና፥ ብዙ​ዎች ኀያ​ላ​ንም አይ​ደ​ላ​ች​ሁ​ምና፥ በዘ​መ​ድም ብዙ​ዎች ደጋ​ጎች አይ​ደ​ላ​ች​ሁ​ምና።,ርእዩ እንከ አኀዊነ ዘከመ ጸውዐክሙ እስመ ኢኮንክሙ ጠቢባነ ብዙኃነ በሥጋ ወኢኮንክሙ ኀያላነ ብዙኃነ ወኢኮንክሙ በዘመድ ኄራነ ብዙኃነ።,"Look at your situation when you were called, brothers and sisters! By ordinary human standards not many were wise, not many were powerful, not many were from the upper class." +ነገር ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጥበ​በ​ኞ​ችን ሊያ​ሳ​ፍር የዚ​ህን ዓለም ሰነ​ፎች መረጠ፤ ኀይ​ለ​ኞ​ች​ንም ያሳ​ፍር ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የዚ​ህን ዓለም ደካ​ሞች መረጠ።,ወባሕቱ አብዳኒሁ ለዝ ዓለም ኀረየ እግዚአብሔር ከመ ያስተኀፍሮሙ ለጠቢባን ወድኩማኒሁ ለዝ ዓለም ኀረየ ከመ ያስተኀፍሮሙ ለጽኑዓን።,But God chose what the world considers foolish to shame the wise. God chose what the world considers weak to shame the strong. +አለን የሚ​ሉ​ት​ንም ያሳ​ፍር ዘንድ ዘመድ የሌ​ላ​ቸ​ው​ንና የተ​ና​ቁ​ትን፥ ከቍ​ጥ​ርም ያል​ገ​ቡ​ትን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መረጠ።,ወለእለ አልቦሙ አዝማድ ወለምኑናን ኀረዮሙ እግዚአብሔር ወለእለ ኢሀለዉ ከመ ያስተኀፍሮሙ ለእለ ሀለዉ።,And God chose what the world considers low-class and low-life—what is considered to be nothing—to reduce what is considered to be something to nothing. +ሰው ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት እን​ዳ​ይ​መካ።,ከመ ኢይትመካሕ ኵሉ ዘሥጋ በቅድመ እግዚአብሔር።,So no human being can brag in God’s presence. +እና​ን​ተም በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ከእ​ርሱ ናችሁ፤ በእ​ር​ሱም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጥበ​ብ​ንና ጽድ​ቅን፥ ቅድ​ስ​ና​ንና ቤዛ​ነ​ትን አገ​ኘን።,ወአንትሙሂ እምኀቤሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ወቦቱ ረከብነ ጥበበ እምእግዚአብሔር ወጽድቀ ወቅድሳተ ወመድኀኒተ።,"It is because of God that you are in Christ Jesus. He became wisdom from God for us. This means that he made us righteous and holy, and he delivered us." +መጽ​ሐፍ እንደ አለው ይሆን ዘንድ “የሚ​መ​ካስ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመካ።”,ከመ ይኩን በከመ ይቤ መጽሐፍ «ወዘሰ ይትሜካሕ በእግዚአብሔር ለይትመካሕ።»,This is consistent with what was written: “The one who brags should brag in the Lord!” +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ አባ​ቶ​ቻ​ችን ሁሉ ደመና እንደ ጋረ​ዳ​ቸው ሁሉም በባ​ሕር መካ​ከል አል​ፈው እንደ ሄዱ ልታ​ውቁ እወ​ዳ​ለሁ።,ወእፈቅድ ለክሙ ታእምሩ አኀዊነ እስመ ለኵሎሙ አበዊነ ጸለሎሙ ደመና ወኵሎሙ ኀለፉ ማእከለ ባሕር።,"Brothers and sisters, I want you to be sure of the fact that our ancestors were all under the cloud and they all went through the sea." +ሁሉ​ንም ሙሴ በደ​መ​ናና በባ​ሕር አጠ​መ​ቃ​ቸው።,ወለኵሎሙ አጥመቆሙ ሙሴ በደመና ወበባሕር።,All were baptized into Moses in the cloud and in the sea. +ሁሉም ያን መን​ፈ​ሳዊ ምግብ ተመ​ገቡ።,ወኵሎሙ ተሴሰዩ እክለ ዘመንፈስ ቅዱስ።,"All ate the same spiritual food," +ሁሉም ያን መን​ፈ​ሳዊ መጠጥ ጠጡ፤ ይኸ​ውም በኋ​ላ​ቸው ከሚ​ሄ​ደው ከመ​ን​ፈ​ሳዊ ዐለት የጠ​ጡት ነው፤ ያም ዐለት ክር​ስ​ቶስ ነበረ።,ወኵሎሙ ሰትዩ ስቴ መንፈሳዌ ዘውእቱ ዘሰትዩ እምኰኵሕ መንፈሳዊት እንተ ተሐውር ድኅሬሆሙ ወኰኵሕሰ ክርስቶስ ውእቱ።,"and all drank the same spiritual drink. They drank from a spiritual rock that followed them, and the rock was Christ." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ከእ​ነ​ርሱ በሁ​ሉም ደስ አላ​ለ​ውም፤ ብዙ​ዎቹ በም​ድረ በዳ ወድ​ቀ​ዋ​ልና።,ወአኮ ለኵሎሙ ዘኀረዮሙ እግዚአብሔር ወመብዝኅቶሙ ተነጽሑ በገዳም።,"However, God was unhappy with most of them, and they were struck down in the wilderness." +እነ​ርሱ እንደ ተመኙ እኛ ደግሞ ክፉ እን​ዳ​ን​መኝ እነ​ርሱ ለእኛ ምሳሌ ሆኑ​ልን።,ወዝኒ ዘረከቦሙ ከመ ይኩኑክሙ እሙንቱ አርኣያ ከመ አንትሙኒ ኢትፍትዉ እኩየ ከመ ፈተዉ እሙንቱ።,"These things were examples for us, so we won’t crave evil things like they did." +“አሕ​ዛብ ተቀ​መጡ፤ ይበ​ሉና ይጠ​ጡም ጀመር፤ ሊዘ​ፍ​ኑም ተነሡ” ብሎ መጽ​ሐፍ እንደ ተና​ገረ ከእ​ነ​ርሱ አን​ዳ​ን​ዶቹ እንደ አመ​ለኩ ጣዖ​ትን የም​ታ​መ​ልኩ አት​ሁኑ።,ወኢታምልኩ ጣዖተ በከመ አምለኩ እሙንቱ በከመ ይቤ መጽሐፍ «ነበሩ ሕዝብ ይበልዑ ወይሰትዩ ወተንሥኡ ይዝፍኑ።»,"Don’t worship false gods like some of them did, as it is written, “The people sat down to eat and drink and they got up to play”." +ከእ​ነ​ር​ሱም አን​ዳ​ን​ዶቹ እንደ ሴሰኑ፥ በአ​ንድ ቀንም ሃያ ሦስት ሺህ ሰዎች እንደ ወደቁ አን​ሴ​ስን።,ወኢትዘምዉ ይቤልዎሙ ወቦ እለ ዘመዉ እምውስቴቶሙ ወሞቱ በአሐቲ ዕለት ክልኤ እልፍ ወዕሥራ ምእት።,"Let’s not practice sexual immorality, like some of them did, and twenty-three thousand died in one day." +ከእ​ነ​ር​ሱም አን​ዳ​ን​ዶቹ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እንደ ተፈ​ታ​ተ​ኑት፥ ነዘር እባ​ብም እንደ አጠ​ፋ​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አን​ፈ​ታ​ተን።,ወኢታመክርዎ ለእግዚአብሔር ይቤልዎሙ ወአመከርዎ ወአጥፍኦሙ አርዌ ምድር።,"Let’s not test Christ, like some of them did, and were killed by the snakes." +ከእ​ነ​ር​ሱም አን​ዳ​ን​ዶቹ እን​ዳ​ን​ጐ​ራ​ጐ​ሩ​በት፥ በመ​ቅ​ሠ​ፍ​ትም እን​ደ​ጠፉ አና​ን​ጐ​ራ​ጕር።,ወኢታንጐርጕሩ ይቤልዎሙ «ወአንጐርጐሩ ወአኅለቆሙ ብድብድ።»,"Let’s not grumble, like some of them did, and were killed by the destroyer." +እነ​ር​ሱን ያገ​ኛ​ቸው ይህ ሁሉ ነገር በኋላ ዘመን ለም​ን​ነ​ሣው ለእኛ ትም​ህ​ር​ትና ምክር ሊሆ​ነን ምሳሌ ሆኖ ተጻፈ።,ዝንቱ ኵሉ ዘረከቦሙ ለእልክቱ ምሳሌ ተጽሕፈ ለአእምሮ ወለተግሣጸ ዚኣነ እለ በደኃሪ መዋዕል።,These things happened to them as an example and were written as a warning for us to whom the end of time has come. +አሁ​ንም ያ ቆሜ​አ​ለሁ ብሎ በራሱ የሚ​ታ​መን ሰው እርሱ እን​ዳ​ይ​ወ​ድቅ ይጠ​ን​ቀቅ።,ወይእዜኒ ዝኩ ዘይትአመን ርእሶ ከመ ይቀውም ውእቱ ለይትዐቀብ ከመ ኢይደቅ።,So those who think they are standing need to watch out or else they may fall. +በሰው ላይ እን​ደ​ሚ​ደ​ር​ሰው ያለ ፈተና ነው እንጂ ሌላ ፈተና አያ​ገ​ኛ​ች​ሁም። በም​ት​ች​ሉት መከራ ነው እንጂ በማ​ት​ች​ሉት መከራ ትፈ​ተኑ ዘንድ ያል​ተ​ዋ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​መ​ሰ​ገነ ነው፤ እር​ሱም ከፈ​ተና ትድኑ ዘንድ በመ​ከራ ጊዜ ይረ​ዳ​ች​ኋል።ከጣ​ዖ​ታት ስለ መራቅ,ወመንሱትሰ ኢይረክበክሙ ዘእንበለ እምሰብእ ዳእሙ እኩት እግዚአብሔር ዘኢኀደገክሙ ትትመንሰዉ ዘእንበለ ዳእሙ በዘትክሉ ጸዊረ ወተዐግሦ ወይረድአክሙ በመከራ ከመ ትፃኡ እመንሱት።በእንተ ርኂቅ እምአማልክት,"No temptation has seized you that isn’t common for people. But God is faithful. He won’t allow you to be tempted beyond your abilities. Instead, with the temptation, God will also supply a way out so that you will be able to endure it.Avoid false gods to glorify God" +ወን​ድ​ሞች! አሁ​ንም ጣዖት ከማ​ም​ለክ ሽሹ።,ወይእዜኒ አኀዊነ ጕዩ እምአማልክት።,"So then, my dear friends, run away from the worship of false gods!" +ለዐ​ዋ​ቂ​ዎች እን​ደ​ሚ​ነ​ገር እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ ትክ​ክ​ለ​ኛ​ው​ንም እና​ንተ ራሳ​ችሁ ፍረዱ።,ወፍትሑ ከመ ጠቢባን በዘይረትዕ እብለክሙ።,I’m talking to you like you are sensible people. Think about what I’m saying. +ይህ የም​ን​ባ​ር​ከው የበ​ረ​ከት ጽዋ ከክ​ር​ስ​ቶስ ደም ጋር አንድ አይ​ደ​ለ​ምን? የም​ን​ፈ​ት​ተው ይህስ ኅብ​ስት ከክ​ር​ስ​ቶስ ሥጋ ጋር አንድ አይ​ደ​ለ​ምን?,ዝንቱ ጽዋዐ በረከት ዘንባርክ አኮኑ ሱታፌ ደሙ ለክርስቶስ ውእቱ ወዝኒ ኅብስት ዘንፌትት አኮኑ ሱታፌ ሥጋሁ ለክርስቶስ ውእቱ።,Isn’t the cup of blessing that we bless a sharing in the blood of Christ? Isn’t the loaf of bread that we break a sharing in the body of Christ? +ኅብ​ስቱ አንድ እንደ ሆነ እን​ዲሁ እኛም ብዙ​ዎች ስን​ሆን አንድ አካል ነን፤ ሁላ​ችን ከአ​ንድ ኅብ​ስት እን​ቀ​በ​ላ​ለ​ንና።,ወበከመ አሐዱ ኅብስት ከማሁ አሐዱ ሥጋ ንሕነ እንዘ ብዙኃን እስመ ኵልነ እምአሐዱ ኅብስት ንነሥእ።,"Since there is one loaf of bread, we who are many are one body, because we all share the one loaf of bread." +እስ​ራ​ኤል ዘሥ​ጋን ተመ​ል​ከቱ፤ መሥ​ዋ​ዕ​ቱን ይበ​ላሉ፤ ከመ​ሠ​ዊ​ያ​ውም ጋር አንድ ይሆኑ አል​ነ​በ​ረ​ምን?,ርእይዎሙ ለእስራኤል ዘሥጋ ይበልዑ መሥዋዕተ ወይከውኑ ሱቱፋኒሁ ለምሥዋዕ።,Look at the people of Israel. Don’t those who eat the sacrifices share from the altar? +እን​ግ​ዲህ ምን እን​ላ​ለን? ለጣ​ዖ​ታት የሚ​ሠዋ መሥ​ዋ​ዕት ከንቱ ነው፤ ጣዖ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ከንቱ ናቸው።,ወምንተ እንከ ንብል ዘሂ ይዘብሑ ለአማልክት ከንቱ ወአማልክቲሆሙኒ ከንቱ።,"What am I saying then? That food sacrificed to a false god is anything, or that a false god is anything?" +አሕ​ዛ​ብም የሚ​ሠዉ ለአ​ጋ​ን​ንት ነው እንጂ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን የአ​ጋ​ን​ንት ተባ​ባ​ሪ​ዎች እን​ድ​ት​ሆኑ አል​ፈ​ቅ​ድ​ላ​ች​ሁም።,ወአሕዛብኒ ዘይዘብሑ ለአጋንንት ወአኮ ለእግዚአብሔር ወባሕቱ ኢይፈቅድ ለክሙ ትኩኑ ሱቱፋነ አጋንንት።,"No, but this kind of sacrifice is sacrificed to demons and not to God. I don’t want you to be sharing in demons." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጽዋና የአ​ጋ​ን​ን​ትን ጽዋ አንድ አድ​ር​ጋ​ችሁ መጠ​ጣት አት​ች​ሉም፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ማዕ​ድና የአ​ጋ​ን​ን​ት​ንም ማዕድ በአ​ን​ድ​ነት ልት​በሉ አት​ች​ሉም።,ወኢትክሉ ሰቲየ ጽዋዐ እግዚአብሔር ወጽዋዐ አጋንንት ወኢትክሉ በሊዐ ማእደ እግዚአብሔር ወማእደ አጋንንት።,You can’t drink the cup of the Lord and the cup of demons; you can’t participate in the table of the Lord and the table of demons. +እን​ግ​ዲህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እና​ስ​ቀ​ና​ውን? በውኑ እኛ ከእ​ርሱ እን​በ​ረ​ታ​ለን?,ናቅንኦኑ እንከ ለእግዚአብሔር ቦኑ ንጸንዕ እምኔሁ።,"Or should we make the Lord jealous? We aren’t stronger than he is, are we?" +ሁሉ ተፈ​ቅ​ዶ​ል​ኛል፤ ነገር ግን ሁሉ የሚ​ጠ​ቅም አይ​ደ​ለም፤ ሁሉ ተፈ​ቅ​ዶ​ል​ኛል፤ ነገር ግን ሁሉ የሚ​ያ​ንጽ አይ​ደ​ለም።,ወኵሉ ይከውነኒ ወኵሉሰ አኮ ርቱዕ ወኵሉ ብውሕ ሊተ ወባሕቱ አኮ ኵሉ ዘየሐንጽ።,"Everything is permitted, but everything isn’t beneficial. Everything is permitted, but everything doesn’t build others up." +ለባ​ል​ን​ጀ​ራ​ችሁ እንጂ ለራ​ሳ​ችሁ አታ​ድሉ።,ኢታድልዉ ለርእስክሙ ዘእንበለ ለቢጽክሙ።,"No one should look out for their own advantage, but they should look out for each other." +ደግ​ሞም በሥጋ ገበያ የሚ​ሸ​ጡ​ትን ሁሉ ከሕ​ሊና የተ​ነሣ ሳት​መ​ራ​መሩ ብሉ።,ወዓዲ ኵሎ ዘይሠይጡ በምሥያጥ ብልዑ ወኢትሕትቱ።,"Eat everything that is sold in the marketplace, without asking questions about it because of your conscience." +“ምድር በመ​ላዋ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ናትና።”,እስመ ለእግዚአብሔር ምድር በምልኣ።,“The earth and all that is in it belong to the Lord”. +ያላ​መነ ሰው ቢጠ​ራ​ችሁ፥ ልት​ሄ​ዱም ብት​ወዱ ያቀ​ረ​ቡ​ላ​ች​ሁን ሁሉ ከሕ​ሊና የተ​ነሣ ሳት​መ​ራ​መሩ ብሉ።,ወለእመ ቦ ዘጸውዐክሙ ዘኢየአምን ወፈቀድክሙ ትሑሩ ኵሎ ዘአቅረቡ ለክሙ ብልዑ ወኢትሕትቱ።,"If an unbeliever invites you to eat with them and you want to go, eat whatever is served, without asking questions because of your conscience." +እን​ግ​ዲህ “ይህ ለጣ​ዖት የተ​ሠዋ ነው” ያላ​ችሁ ቢኖር ግን፥ ስለ ነገ​ራ​ች​ሁና ባል​ን​ጀ​ራ​ች​ሁም የሚ​ጠ​ራ​ጠር ስለ​ሆነ አት​ብሉ።,ወእመሰ ቦ ዘይቤለክሙ እስመ ዝንቱ ዝቡሕ ለአማልክት ኢትብልዑ እንከ በእንተ ዘይቤለክሙ ወበእንተ ትሕዝብተ ቢጽክሙ።,"But if someone says to you, “This meat was sacrificed in a temple,” then don’t eat it for the sake of the one who told you and for the sake of conscience." +ነጻ​ነ​ታ​ች​ሁን እን​ዳ​ይ​ነ​ቅ​ፉ​አት አስ​ረ​ድ​ተ​ዋ​ች​ኋ​ልና።,እስመ ቀጸቡክሙ ከመ ኢይግአዝዋ ለግዕዛንክሙ።,Now when I say “conscience” I don’t mean yours but the other person’s. Why should my freedom be judged by someone else’s conscience? +በጸጋ ብበላ ግን በነ​ገሩ ስለ​ማ​መ​ሰ​ግን ለምን ይነ​ቅ​ፉ​ኛል።,ወእመሰ በአእኵቶ እበልዕ ለምንት ይፀርፉ ላዕሌየ።,"If I participate with gratitude, why should I be blamed for food I thank God for?" +ብት​በ​ሉም፥ ብት​ጠ​ጡም የም​ታ​ደ​ር​ጉ​ትን ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክብር አድ​ር​ጉት።,ወእመኒ በላዕክሙ ወእመኒ ሰተይክሙ ወኵሎ ዘገበርክሙ በአኰቴተ እግዚአብሔር ግበሩ።,"So, whether you eat or drink or whatever you do, you should do it all for God’s glory." +ለአ​ይ​ሁ​ድም፥ ለአ​ረ​ማ​ው​ያ​ንም፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንም ያለ ማሰ​ና​ከል አር​አያ ሁኑ​አ​ቸው።,ወኩንዎሙ አርኣያ ዘእንበለ ዕቅፍት ለአይሁድ ወለአረሚ ወለሕዝበ እግዚአብሔር።,"Don’t offend either Jews or Greeks, or God’s church." +እኔም ሁሉን በሁሉ ነገር ደስ እን​ዳ​ሰኝ ይድኑ ዘንድ የብ​ዙ​ዎ​ችን ተድላ እሻ​ለሁ እንጂ የራ​ሴን ተድላ የምሻ አይ​ደ​ለ​ሁ​ምና።,በከመ በኵሉ አደሉ አነ እስመ ተድላ ብዙኃን አኀሥሥ በዘየሐይዉ ወአኮ ተድላ ርእስየ ዘአኀሥሥ።,"This is the same thing that I do. I please everyone in everything I do. I don’t look out for my own advantage, but I look out for many people so that they can be saved." +እኔ ክር​ስ​ቶ​ስን እን​ደ​ም​መ​ስ​ለው እኔን ምሰሉ።,ተመሰሉ ኪያየ በከመ አነ እትሜሰሎ ለክርስቶስ።,"Follow my example, just like I follow Christ’s." +ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ አመ​ሰ​ግ​ና​ች​ኋ​ለሁ፤ ዘወ​ትር ታስ​ቡ​ኛ​ላ​ች​ሁና፤ ያስ​ተ​ማ​ር​ኋ​ች​ሁ​ንም ትም​ህ​ርት ጠብ​ቃ​ች​ኋ​ልና።,ወአአኵተክሙ አኀውየ እስመ ዘልፈ ትዜከሩኒ ወዘከመ መሀርኩክሙ ትትሐረሙ ከማሁ ተዐቀቡ።,"I praise you because you remember all my instructions, and you hold on to the traditions exactly as I handed them on to you." +ነገር ግን የወ​ንድ ሁሉ ራሱ ክር​ስ​ቶስ፥ የሴ​ትም ራስዋ ወንድ፤ የክ​ር​ስ​ቶ​ስም ራሱ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሆነ ልታ​ውቁ እወ​ድ​ዳ​ለሁ።የጸ​ሎት ሥር​ዐት,ወእፈቅድ ባሕቱ ታእምሩ ከመ ክርስቶስ ርእሱ ለኵሉ ብእሲ ወርእሳ ለብእሲት ምታ ወርእሱ ለክርስቶስ እግዚአብሔር።,"Now I want you to know that the head of every man is Christ, and the head of the woman is the man, and the head of Christ is God." +ራሱን ተከ​ና​ንቦ የሚ​ጸ​ልይ ወይም የሚ​ያ​ስ​ተ​ምር ወንድ ሁሉ ራሱን ያዋ​ር​ዳል።,ወኵሉ ብእሲ ዘግልቡብ ርእሱ ይጼሊ አው ይትኔበይ ያኀሥር ርእሶ።,Every man who prays or prophesies with his head covered shames his head. +ራስ​ዋን ሳት​ከ​ና​ነብ የም​ት​ጸ​ልይ ወይም የም​ታ​ስ​ተ​ምር ሴት ሁላ ራስ​ዋን ታዋ​ር​ዳ​ለች፤ ራስ​ዋን እንደ ተላ​ጨች መሆ​ንዋ ነውና።,ወኵላ ብእሲት እንዘ ክሡት ርእሳ ትጼሊ አው ትትኔበይ ታኀሥር ርእሳ እስመ ከመ ሉፂት ይእቲ።,Every woman who prays or prophesies with her head uncovered disgraces her head. It is the same thing as having her head shaved. +ሴት ካል​ተ​ከ​ና​ነ​በች ትላጭ ወይም ጠጕ​ር​ዋን ትቈ​ረጥ፤ ለሴት ጠጕ​ር​ዋን መቈ​ረጥ ወይም መላ​ጨት ውር​ደት ከሆነ ትከ​ና​ነብ።,ወእመሰ ኢትትገለበብ ብእሲት ለትትላፀይ ወእመ አኮ ለትትቀረፅ ወእመሰ ኀሣር ውእቱ ለብእሲት ተላፅዮሂ ወተቀርፆሂ ለትትገልበብ።,"If a woman doesn’t cover her head, then she should have her hair cut off. If it is disgraceful for a woman to have short hair or to be shaved, then she should keep her head covered." +ወንድ በሚ​ጸ​ል​ይ​በት ጊዜ ሊከ​ና​ነብ አይ​ገ​ባ​ውም፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አር​አ​ያ​ውና አም​ሳሉ ነውና፤ ሴትም ለባ​ልዋ ክብር ናት።,ወብእሲኒ ኢኮነ ርቱዐ ይትገልበብ ሶበ ይጼሊ እስመ አምሳሉ ወአርአያሁ ለእግዚአብሔር ውእቱ ወብእሲትኒ ክብሩ ለምታ ይእቲ።,"A man shouldn’t have his head covered, because he is the image and glory of God; but the woman is man’s glory." +ሴት ከወ​ንድ ተገ​ኝ​ታ​ለ​ችና፤ ወንድ ግን ከሴት የተ​ገኘ አይ​ደ​ለም።,እስመ ብእሲት እምብእሲ ወፅአት ወአኮ ብእሲ ዘወፅአ እምብእሲት።,"Man didn’t have his origin from woman, but woman from man;" +ወንድ ስለ ሴት አል​ተ​ፈ​ጠ​ረም፤ ሴት ስለ ወንድ ተፈ​ጠ​ረች እንጂ።,ወብእሲሰ ኢተፈጥረ በእንተ ብእሲት አላ ብእሲት በእንተ ብእሲ።,"and man wasn’t created for the sake of the woman, but the woman for the sake of the man." +ስለ​ዚ​ህም ሴት ስለ መላ​እ​ክት፥ ሥል​ጣን ለራ​ስዋ ሊሆን ይገ​ባል፤,ወበእንተዝ ርቱዕ ይኩን ሥልጣን ላዕለ ርእስ በእንተ መላእክት።,"Because of this a woman should have authority over her head, because of the angels." +ነገር ግን አሁን ሴት ከባሏ አት​ለይ፤ ወን​ድም ከሚ​ስቱ አይ​ለይ፤ ሁላ​ች​ሁም በጌ​ታ​ችን ኑሩ።,ወባሕቱ ይእዜኒ ኢትትፈለጥ ብእሲት እምታ ወብእሲኒ ኢይኅድግ ብእሲቶ ወኵልክሙ ሀልዉ በእግዚእነ።,"However, woman isn’t independent from man, and man isn’t independent from woman in the Lord." +ሴት ከወ​ንድ እንደ ተገ​ኘች እን​ዲሁ ወንድ ከሴት ተገኘ፤ ነገር ግን ሁሉ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው።,በከመ ብእሲት እምብእሲ ከማሁ ብእሲኒ እምብእሲት ወባሕቱ ኵሉ እምኀበ እግዚአብሔር።,As woman came from man so also man comes from woman. But everything comes from God. +እስኪ እና​ንተ ራሳ​ችሁ ፍረዱ፤ ሴት ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ���ም​ት​ጸ​ል​ይ​በት ጊዜ ልት​ከ​ና​ነብ አይ​ገ​ባ​ምን?,ኀልይዎ እስኩ ለሊክሙ ኢይረትዕኑ ትትገልበብ ብእሲት ሶበ ትጼሊ ኀበ እግዚአብሔር ወፍጥረታሂ ኢያዐውቀክሙኑ።,Judge for yourselves: Is it appropriate for a woman to pray to God with her head uncovered? +ተፈ​ጥ​ሮ​ዋስ አያ​ስ​ረ​ዳ​ች​ሁ​ምን? ወንድ ግን ጠጕ​ሩን ቢያ​ሳ​ድግ ነውር ነው።,እስመ ለብእሲኒ ኀሣር ውእቱ ለእመ አንኀ ድምድማሁ።,"Doesn’t nature itself teach you that if a man has long hair, it is a disgrace to him;" +ለሴት ግን ጠጕ​ር​ዋን ብታ​ሳ​ድግ ክብ​ርዋ ነው፤ ለሴት ጠጕ​ርዋ እንደ ቀጸላ ሆኖ ተሰ​ጥ​ቶ​አ​ታ​ልና።,ወለብእሲትኒ ክብራ ውእቱ ለእመ አንኀት ሥዕርተ ርእሳ እስመ ሥዕርታ ለብእሲት ከመ ሞጣሕት ተውህበ ላቲ ወዘይትሔዘብ ለይለቡ።,"but if a woman has long hair, it is her glory? This is because her long hair is given to her for a covering." +ነገር ግን የሚ​ጠ​ራ​ጠር ቢኖር እኛ ወይም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን እን​ዲህ ያለ ልማድ የለ​ንም።ጸብና ክር​ክር እን​ደ​ማ​ይ​ገባ,ንሕነሰ ኢንለምድ ከመዝ ወኢቤተ ክርስቲያኑ ለእግዚአብሔር።ዘከመ ኢይደሉ ተጋእዞ,"But if someone wants to argue about this, we don’t have such a custom, nor do God’s churches.The community meal" +ይህ​ንም የነ​ገ​ር​ኋ​ችሁ ላመ​ሰ​ግ​ና​ችሁ አይ​ደ​ለም፤ በም​ት​ሰ​በ​ሰ​ቡ​በት ጊዜ ወደ ዝቅ​ተኛ እንጂ ወደ​ሚ​ሻል ግብር አት​ሄ​ዱ​ምና።,ወዝኒ ዘነገርኩክሙ አኮ ዘንእድኩክሙ እስመ ኢተሐውሩ ለእንተ ትኄይስ ዘእንበለ ዳእሙ ውስተ ዘይቴሐት።,"Now I don’t praise you as I give the following instruction because when you meet together, it does more harm than good." +ከሁሉ አስ​ቀ​ድሞ በቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን በም​ት​ሰ​በ​ሰቡ ጊዜ እን​ደ​ም​ት​ጣ​ሉና እን​ደ​ም​ት​ከ​ራ​ከሩ ሰም​ቻ​ለሁ፤ የማ​ም​ነ​ውም አለኝ።,ቀዳሜ ኵሉ ትትጋአዙ በቤተ ክርስቲያን ወትትላኰዩ ሰማዕኩ ወቦ ዘአአምንሂ።,"First of all, when you meet together as a church, I hear that there are divisions among you, and I partly believe it." +ከእ​ና​ንተ የተ​መ​ረ​ጡት ወን​ድ​ሞች ተለ​ይ​ተው እን​ዲ​ታ​ወቁ ትለ​ያዩ ዘንድ ግድ ነው።,ርቱዕኑ ትትናፈቁ ወትትጋአዙሂ ከመ ይትዐወቁ ቢጽ ኅሩያን እምኔክሙ።,"It’s necessary that there are groups among you, to make it clear who is genuine." +እን​ግ​ዲህ እና​ን​ተም በም​ት​ሰ​በ​ሰ​ቡ​በት ጊዜ የም​ት​በ​ሉና የም​ት​ጠጡ ለጌ​ታ​ችን ቀን እን​ደ​ሚ​ገባ አይ​ደ​ለም።,ወአንትሙኒ እንከ አመ ትትጋብኡ አኮ ከመ ዘይደሉ ለዕለተ እግዚእነ ዘትበልዑ ወዘትሰትዩ።,"So when you get together in one place, it isn’t to eat the Lord’s meal." +ወደ ምግብ ትሽ​ቀ​ዳ​ደ​ማ​ላ​ችሁ፤ የተ​ራቡ በአ​ጠ​ገ​ባ​ችሁ እያሉ እና​ንተ ትበ​ላ​ላ​ችሁ፤ ትጠ​ግ​ባ​ላ​ችሁ፤ ትሰ​ክ​ራ​ላ​ች​ሁም።,አላ ትትባደሩ ኀበ ድራር ወትበልዑ እንዘ በለፌ ሀለዉ ርኁባን ወአንትሙሰ ጽጉባን ወስኩራን።,Each of you goes ahead and eats a private meal. One person goes hungry while another is drunk. +በውኑ የም​ት​በ​ሉ​በ​ትና የም​ት​ጠ​ጡ​በት ቤት የላ​ች​ሁ​ምን? ወይስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ታስ​ነ​ቅ​ፋ​ላ​ች​ሁን? ነዳ​ያ​ን​ንስ ታሳ​ፍ​ሩ​አ​ቸ​ዋ​ላ​ች​ሁን? ምን እላ​ለሁ? በዚህ አመ​ሰ​ግ​ና​ች​ኋ​ለ​ሁን? አላ​መ​ሰ​ግ​ና​ች​ሁም።ስለ ጌታ​ችን ሥጋና ደም,ቦኑ አብያት አልብክሙ በኀበ ትበልዑ ወበኀበ ትሰትዩ ወሚመ ቤተ እግዚአብሔርኑ ታስተሐቅሩ ወታስተኀፍርዎሙ ለነዳያን ምንተ እብል በዝንቱ እንእደክሙኑ አልቦ።በእንተ ሥጋሁ ወደሙ ለእግዚእነ,"Don’t you have houses to eat and drink in? Or do you look down on God’s churches and humiliate those who have nothing? What can I say to you? Will I praise you? No, I don’t praise you in this." +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ተማ​ርሁ አስ​ተ​ም​ሬ​አ​ች​ኋ​ለ​ሁና፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ እር​ሱን ራሱን በያ​ዙ​ባት በዚ​ያች ሌሊት ኅብ​ስ​ቱን አነሣ።,እስመ ዘከመ ተመሀርኩ በኀበ እግዚአብሔር መሀርኩክሙ እስመ ለሊሁ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ አመ ርእሶ ይእኅዝዎ በይእቲ ሌሊት ነሥአ ኅብስተ።,"I received a tradition from the Lord, which I also handed on to you: on the night on which he was betrayed, the Lord Jesus took bread." +አመ​ሰ​ገነ፤ ባረከ፤ ፈተተ፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “እንኩ ብሉ፤ ስለ እና​ንተ የሚ​ሰ​ጠው ሥጋዬ ይህ ነው፤ መታ​ሰ​ቢ​ያ​ዬ​ንም እን​ዲሁ አድ​ርጉ።”,አእኰተ ባረከ ወፈተተ ወይቤሎሙ ንሥኡ ብልዑ ዝ ውእቱ ሥጋየ ዘይትወሀብ በእንቲኣክሙ ወከመዝ ግበሩ ተዝካርየ።,"After giving thanks, he broke it and said, “This is my body, which is for you; do this to remember me.”" +እን​ዲ​ሁም ኅብ​ስ​ቱን ከተ​ቀ​በሉ በኋላ ጽዋ​ውን አን​ሥቶ፥ “አዲስ ሥር​ዐት የሚ​ጸ​ና​በት ይህ ጽዋ ደሜ ነው እን​ዲህ አድ​ርጉ፤ በም​ት​ጠ​ጡ​በ​ትም ጊዜ አስ​ቡኝ” አላ​ቸው።,ወከማሁ ጽዋዐኒ እምድኅረ ተደሩ ይቤሎሙ ዝ ውእቱ ጽዋዕ ዘሐዲስ ሥርዐት ውእቱ ደምየ ከመዝ ግበሩ ወሶበ ትሰትይዎ ተዘከሩኒ።,"He did the same thing with the cup, after they had eaten, saying, “This cup is the new covenant in my blood. Every time you drink it, do this to remember me.”" +ይህን ኅብ​ስት በም​ት​በ​ሉ​በት፥ ይህ​ንም ጽዋ በም​ት​ጠ​ጡ​በት ጊዜ ሁሉ ጌታ​ችን እስ​ከ​ሚ​መ​ጣ​በት ቀን ድረስ ሞቱን ትና​ገ​ራ​ላ​ችሁ።,አምጣነ ትበልዕዎ ለዝንቱ ኅብስት ወትሰትይዎ ለዝንቱ ጽዋዕ ሞቶ ለእግዚእነ ትዜንዉ እስከ አመ ይመጽእ።,"Every time you eat this bread and drink this cup, you broadcast the death of the Lord until he comes." +አሁ​ንም ሳይ​ገ​ባው ይህን ኅብ​ስት የበላ፥ ይህ​ንም ጽዋ የጠጣ የጌ​ታ​ችን ሥጋ​ውና ደሙ ስለ​ሆነ ዕዳ አለ​በት።,ወይእዜኒ ዘበልዖ ለዝንቱ ኅብስት ወዘሰትዮ ለዝንቱ ጽዋዕ እንዘ ኢይደልዎ ዕዳ ይትኃሠሥዎ በእንተ ሥጋሁ ወደሙ ለእግዚእነ።,This is why those who eat the bread or drink the cup of the Lord inappropriately will be guilty of the Lord’s body and blood. +አሁ​ንም ሰው ራሱን መር​ም​ሮና አን​ጽቶ ከዚህ ኅብ​ስት ይብላ፤ ከዚ​ህም ጽዋ ይጠጣ።,ወይእዜኒ አመኪሮ ሰብእ ርእሶ ወአንጺሖ ይብላዕ እምውእቱ ኅብስት ወይስተይ እምውእቱ ጽዋዕ።,"Each individual should test himself or herself, and eat from the bread and drink from the cup in that way." +ሳይ​ገ​ባው፥ የጌ​ታ​ችን ሥጋም እንደ ሆነ ሳያ​ውቅ፥ ሰው​ነ​ቱ​ንም ሳያ​ነጻ፥ የሚ​በ​ላና የሚ​ጠጣ ለራሱ ፍር​ዱ​ንና መቅ​ሠ​ፍ​ቱን ይበ​ላል፤ ይጠ​ጣ​ልም።,እስመ ዘበልዖ ወዘሰትዮ እንዘ ኢይደልዎ ደይኖ ወመቅሠፍቶ በልዐ ወሰትየ ለርእሱ ለእመ ኢያእመረ ሥጋ እግዚእነ ወኢኮነ ንጹሐ ነፍሱ።,Those who eat and drink without correctly understanding the body are eating and drinking their own judgment. +ስለ​ዚህ ከመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ የደ​ከ​ሙና የታ​መሙ ብዙ​ዎች ናቸው፤ ብዙ​ዎ​ችም በድ​ን​ገት አን​ቀ​ላ​ፍ​ተ​ዋል።,ወበእንተዝ ብዙኃን ድዉያን ወሕሙማን እምውስቴትክሙ ወብዙኃን ይሰክቡ ግብተ።,"Because of this, many of you are weak and sick, and quite a few have died." +እኛ በራ​ሳ​ችን ብን​ፈ​ርድ ኖሮ ባል​ተ​ፈ​ረ​ደ​ብ​ንም ነበር።,ወሶበ ኰነነ ለሊነ ርእሰነ እምኢተኰነነ።,"But if we had judged ourselves, we wouldn’t be judged." +ነገር ግን በተ​ፈ​ረ​ደ​ብን ጊዜ ከዓ​ለም ጋር እን​ዳ​ን​ኰ​ነን በጌታ እን​ገ​ሠ​ጻ​ለን።,ወእመሰ እግዚአብሔር የሐትተነ ወይጌሥጸነ ከመ ኢንዕሪ ተኰንኖ ምስለ ዓለም።,"However, we are disciplined by the Lord when we are judged so that we won’t be judged and condemned along with the whole world." +አሁ​ንም ወን​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ��ምሳ በም​ት​ሰ​በ​ሰ​ቡ​በት ጊዜ እርስ በር​ሳ​ችሁ ተጠ​ባ​በቁ፤,ወይእዜኒ አኀዊነ ሶበ ተሐውሩ ትምስሑ ተጻንሑ ቢጸክሙ።,"For these reasons, my brothers and sisters, when you get together to eat, wait for each other." +መሰ​ብ​ሰ​ባ​ችሁ ለፍዳ እን​ዳ​ይ​ሆን፥ የተ​ራበ ቢኖር በቤቱ ይብላ፤ አት​ነ​ቃ​ቀ​ፉም፤ ሌላ​ውን ሥር​ዐት ግን መጥቼ እሠ​ራ​ላ​ች​ኋ​ለሁ።,ወዘኒ ርኅበ በቤቱ ለይብላዕ ከመ ኢትርፍቁ ለኵነኔ ወኢትትሐየሱ ወባዕደሰ መጺእየ እሠርዐክሙ።,"If some of you are hungry, they should eat at home so that getting together doesn’t lead to judgment. I will give directions about the other things when I come." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ስለ መን​ፈስ ቅዱስ ስጦ​ታም ታውቁ ዘንድ እንጂ አላ​ዋ​ቆች ልት​ሆኑ አን​ወ​ድ​ድም።,ወበእንተሂ ዘመንፈስ ቅዱስ ኢንፈቅድ አኀዊነ ትኩኑ አብዳነ አላ ታእምሩ።,"Brothers and sisters, I don’t want you to be ignorant about spiritual gifts." +ቀድ​ሞም እና​ንተ አሕ​ዛብ በነ​በ​ራ​ችሁ ጊዜ ዲዳ​ዎች ጣዖ​ታ​ትን ታመ​ልኩ እንደ ነበር፥ ጣዖ​ትም በማ​ም​ለክ ረክ​ሳ​ችሁ እንደ ነበር፥ ወደ ወሰ​ዱ​አ​ች​ሁም ትሄዱ እንደ ነበር ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ትካትኒ እንዘ አረሚ አንትሙ ተአምሩ ከመ አማልክተ በሃማነ ታመልኩ ወአጣዖክሙ ወተፃእፃእክሙ ወተሐወሩ ኀበ ወሰዱክሙ።,You know that when you were Gentiles you were often misled by false gods that can’t even speak. +ስለ​ዚ​ህም ማንም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ ሲና​ገር፥ “ኢየ​ሱስ ውጉዝ ነው” የሚል እን​ደ​ሌለ፥ በመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስም ካል​ሆነ በቀር “ኢየ​ሱስ ጌታ ነው” ሊል አን​ድስ እን​ኳን እን​ዳ​ይ​ችል አስ​ታ​ው​ቃ​ች​ኋ​ለሁ።,ወበእንተዝ እሜህረክሙ ከመ አልቦ ዘይነብብ በመንፈሰ እግዚአብሔር ወይብል ውጉዝ ኢየሱስ ወአልቦ ዘይክል ብሂለ እግዚእ ኢየሱስ ዘእንበለ ዘመንፈስ ቅዱስ ላዕሌሁ።,"So I want to make it clear to you that no one says, “Jesus is cursed!” when speaking by God’s Spirit, and no one can say, “Jesus is Lord,” except by the Holy Spirit." +መን​ፈስ ቅዱስ አንድ ሲሆን ስጦ​ታው ልዩ ልዩ ነው።,ወመክፈልታተ ሱታፌ ሀብት ህልው እንዘ አሐዱ መንፈስ።,There are different spiritual gifts but the same Spirit; +ጌታም አንድ ሲሆን ልዩ ልዩ አገ​ል​ግ​ሎ​ቶች አሉ።,ወመክፈልታተ ምግባር ህልው እንዘ አሐዱ እግዚአብሔር።,and there are different ministries and the same Lord; +ሁሉን በሁሉ የሚ​ያ​ደ​ርግ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አንድ ሲሆን ልዩ ልዩ አሠ​ራር አለ።,ወመክፈልታተ ኀይል ህልው እንዘ አሐዱ እግዚአብሔር ዘይገብር ኵሎ ውስተ ኵሉ።,and there are different activities but the same God who produces all of them in everyone. +ለሁ​ሉም ጌታ እየ​ረዳ በየ​ዕ​ድሉ እን​ደ​ሚ​ገ​ባ​ውና እን​ደ​ሚ​ጠ​ቅ​መው ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ በግ​ልጥ ይሰ​ጠ​ዋል፤,እስመ ለለአሐዱ ዘዘዚኣሁ ጸጋሁ በመንፈስ ቅዱስ ወለኵሉ በበ መክፈልቱ እንዘ እግዚእ ይረድእ።,A demonstration of the Spirit is given to each person for the common good. +በመ​ን​ፈስ ቅዱስ የጥ​በብ ቃል የሚ​ሰ​ጠው አለ፤ በመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስም የዕ​ው​ቀት ቃል የሚ​ሰ​ጠው አለ።,ወለለ አሐዱ ይሁቦ ገሃደ በከመ ይደልዎ ወይበቍዖ ወቦ ለዘይሁቦ ቃለ ጥበብ ወቦ ለዘይሁቦ ቃለ አእምሮ በመንፈስ ቅዱስ።,"A word of wisdom is given by the Spirit to one person, a word of knowledge to another according to the same Spirit," +ለአ​ን​ዱም በዚ​ያው መን​ፈስ እም​ነት፥ ለአ​ን​ዱም በአ​ንዱ መን​ፈስ የመ​ፈ​ወስ ስጦታ፥,ወቦ ለዘይሁቦ ሃይማኖተ በመንፈስ ቅዱስ ወቦ ለዘይሁቦ ፈውሰ ወአሕይዎ።,"faith to still another by the same Spirit, gifts of healing to another in the one Spirit," +ለአ​ን​ዱም ተአ​ም​ራ​ትን ማድ​ረግ፥ ለአ​ን​ዱም ትን​ቢ​ትን መና​ገር፥ ለአ​ን​ዱም መና​ፍ​ስ​ትን መለ​የት፥ ለአ​���​ዱም በልዩ ዓይ​ነት ልሳን መና​ገር፥ ለአ​ን​ዱም በል​ሳ​ኖች የተ​ነ​ገ​ረ​ውን መተ​ር​ጐም ይሰ​ጠ​ዋል።,ወቦ ለዘይሁቦ አሶተ ዘይስዕር መናፍስተ ወቦ ለዘይሁቦ ምግባረ ረድኤት ወኀይል ወቦ ለዘይሁቦ ተነብዮ ወቦ ለዘይሁቦ በመንፈስ ቅዱስ ፍካሬ ያእምር ወቦ ለዘይሁቦ ያእምር ፍካሬ ዘነገረ በሐውርት።,"performance of miracles to another, prophecy to another, the ability to tell spirits apart to another, different kinds of tongues to another, and the interpretation of the tongues to another." +በዚ​ህም ሁሉ ያው አንዱ መን​ፈስ ቅዱስ ሁሉን ይረ​ዳል፤ ለሁ​ሉም እንደ ወደደ ያድ​ላ​ቸ​ዋል።,ወለኵሉ ዝንቱ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ዘይረድኦሙ ለኵሎሙ ወባሕቱ ለኵሎሙ ይከፍሎሙ በከመ ፈቀደ።,All these things are produced by the one and same Spirit who gives what he wants to each person. +አካል አንድ እንደ ሆነ ብዙ የአ​ካል ክፍ​ሎ​ችም እንደ አሉ​በት፥ ነገር ግን የአ​ካል ክፍ​ሎች ሁሉ ብዙ​ዎች ሳሉ አንድ አካል እንደ ሆኑ ክር​ስ​ቶስ ደግሞ እን​ዲሁ ነው፤,ወበከመ አሐዱ ሥጋነ ብዙኅ መለያልይ ብነ እንዘ አሐዱ ሥጋነ ከማሁ ክርስቶስኒ።,"Christ is just like the human body—a body is a unit and has many parts; and all the parts of the body are one body, even though there are many." +እኛ ሁላ​ች​ንም በአ​ንድ መን​ፈስ አንድ አካል ለመ​ሆን ተጠ​ም​ቀ​ናል፤ አይ​ሁድ ብን​ሆን፥ አረ​ማ​ው​ያ​ንም ብን​ሆን፥ ባሪ​ያ​ዎ​ችም ብን​ሆን፥ ነጻ​ዎ​ችም ብን​ሆን ሁላ​ችን አንድ መን​ፈስ ጠጥ​ተ​ና​ልና።,ወንሕነ በአሐዱ መንፈስ ወበአሐዱ ሥጋ ተጠመቅነ ኵልነ እለሂ እምአይሁድ ወእለሂ እምአረሚ ወእመኒ ነባሪ ወእመኒ አግዓዚ እስመ ኵልነ አሐደ መንፈሰ ሰተይነ።,"We were all baptized by one Spirit into one body, whether Jew or Greek, or slave or free, and we all were given one Spirit to drink." +የአ​ካ​ላ​ች​ንም ክፍሉ ብዙ ነው እንጂ አንድ አይ​ደ​ለም።,ወለሥጋነሂ ብዙኅ መለያልዩ ወአኮ አሐዱ።,Certainly the body isn’t one part but many. +እግ​ርም፥ “እኔ እጅ አይ​ደ​ለ​ሁ​ምና የአ​ካል ክፍል አይ​ደ​ለ​ሁም” ብትል ይህን በማ​ለቷ የአ​ካል ክፍል መሆ​ንዋ ይቀ​ራ​ልን?,እመኒ ትቤ እግር አንሰ ኢኮንኩ እደ ወኢኮንኩ እምውስተ ነፍስት አኮ ዘንተ ብሂላ ዘኢትከውን እምውስተ ነፍስት።,"If the foot says, “I’m not part of the body because I’m not a hand,” does that mean it’s not part of the body?" +ጆሮም፥ “እኔ ዐይን አይ​ደ​ለ​ሁ​ምና የአ​ካል ክፍል አይ​ደ​ለ​ሁም” ብትል ይህን በማ​ለቷ የአ​ካል ክፍል መሆ​ንዋ ይቀ​ራ​ልን?,ወእመኒ ትቤ እዝን አንሰ ኢኮንኩ ዐይነ ወኢኮንኩ እምውስተ ነፍስት አኮ ዘንተ ብሂላ ዘኢትከውን እምነፍስት።,"If the ear says, “I’m not part of the body because I’m not an eye,” does that mean it’s not part of the body?" +አካል ሁሉ ዐይን ቢሆን ኖሮ መስ​ማት ከየት በተ​ገኘ ነበር፤ አካ​ልስ ሁሉ ጆሮ ቢሆን ኖሮ ማሽ​ተት ከየት በተ​ገኘ ነበር?,ወእመሰ ኵሉ ነፍስትነ ዐይን ውእቱ አይቴ እምኮነ እዝን ወእመሰ ኵሉ ነፍስትነ እዝን አይቴ እምኮነ አፍ ወአንፍ።,"If the whole body were an eye, what would happen to the hearing? And if the whole body were an ear, what would happen to the sense of smell?" +አሁን ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የአ​ካ​ላ​ች​ንን ክፍል በሰ​ው​ነ​ታ​ችን ውስጥ እርሱ እንደ ወደደ እየ​ራሱ አከ​ና​ውኖ መደ​በው።,ወይእዜኒ አስተናበሮ እግዚአብሔር ወሠርዖ ለመለያልይነ ዘዘዚኣሁ በውስተ ነፍስትነ በከመ ውእቱ ፈቀደ።,"But as it is, God has placed each one of the parts in the body just like he wanted." +የአ​ካል ክፍሉ አንድ ቢሆን ኖሮ አካል የት በተ​ገኘ ነበር?,ወእመሰ ኵሉ መሌሊት አሐዱ አይቴ እምኮነ ነፍስት።,"If all were one and the same body part, what would happen to the body?" +አሁ​ንም የአ​ካል ክፍ​ሎች ብዙ​ዎች ናቸው ፤ አካሉ ግን አንድ ነው።,ወይእዜኒ መሌሊቱ ብዙኅ ወነፍስቱ አሐዱ።,"But as it is, there are many parts but one body." +ዐይን እጅን፥ “አል​ፈ​ል​ግ​ሽም” ልት​ላት አት​ች​ልም፤ ራስም፥ “እግ​ሮ​ችን አል​ፈ​ል​ጋ​ች​ሁም” ልት​ላ​ቸው አት​ች​ልም።,ወኢትክል ዐይን ትበላ ለእድ ኢይፈቅደኪ ወካዕበ ኢትክል ርእስ ትበሎሙ ለኵሎሙ ኢይፈቅደክሙ።,"So the eye can’t say to the hand, “I don’t need you,” or in turn, the head can’t say to the feet, “I don’t need you.”" +ደካ​ሞች የሚ​መ​ስ​ሉህ የአ​ካል ክፍ​ሎች ይል​ቁን የሚ​ያ​ስ​ፈ​ል​ጉህ ናቸው።,ወብከ መሌሊት ዝኩ ዘታስተሐቅሮ ፈድፋደ መፍቅድከ።,"Instead, the parts of the body that people think are the weakest are the most necessary." +ከአ​ካ​ልም ክፍ​ሎች የተ​ናቁ ለሚ​መ​ስ​ሉን ክብ​ርን እን​ጨ​ም​ር​ላ​ቸ​ዋ​ለን፤ ለም​ና​ፍ​ር​ባ​ቸ​ውም የአ​ካል ክፍ​ሎች ክብር ይጨ​መ​ር​ላ​ቸ​ዋል።,ወዝኩ ዘታንእሶ ያፈድፍድ ለከ ክብረ።,The parts of the body that we think are less honorable are the ones we honor the most. The private parts of our body that aren’t presentable are the ones that are given the most dignity. +ለከ​በ​ረው የአ​ካ​ላ​ችን ክፍል ክብ​ርን አን​ሻ​ለ​ትም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ሰው​ነ​ታ​ች​ንን አስ​ማ​ም​ቶ​ታል፤ ይል​ቁ​ንም ታና​ሹን የአ​ካል ክፍል አክ​ብ​ሮ​ታል።,ወቶስሖ እግዚአብሔር ለነፍስትነ ወአክበሮ ፈድፋደ ለመሌሊት ንኡስ።,"The parts of our body that are presentable don’t need this. But God has put the body together, giving greater honor to the part with less honor" +የአ​ካ​ላ​ችን ክፍ​ሎች እርስ በር​ሳ​ቸው እን​ዳ​ይ​ለ​ያዩ፥ አካ​ላ​ችን ሳይ​ነ​ጣ​ጠል በክ​ብር እን​ዲ​ተ​ካ​ከል አስ​ማ​ማው።,ከመ ኢይትአበዩ በበይናቲሆሙ መለያልይነ ከመ ይዕሪ ክብረ ወከመሰ ኢይትአበይ አባልነ።,so that there won’t be division in the body and so the parts might have mutual concern for each other. +አንዱ የአ​ካል ክፍል ቢታ​መም ከእ​ርሱ ጋር የአ​ካል ክፍ​ሎች ሁሉ ይታ​መ​ማሉ፤ አንዱ የአ​ካል ክፍል ደስ ቢለ​ውም የአ​ካል ክፍ​ሎች ሁሉ ከእ​ርሱ ጋር ደስ ይላ​ቸ​ዋል።,ለእመ አሐዱ አባል ሐመ የሐምም ምስሌሁ ኵሉ ነፍስትነ ወእመኒ ተፈሥሐ አሐዱ አባል ይትፌሣሕ ምስሌሁ ኵሉ ነፍስትነ።,"If one part suffers, all the parts suffer with it; if one part gets the glory, all the parts celebrate with it." +እን​ግ​ዲህ እና​ንተ የክ​ር​ስ​ቶስ አካሉ ናችሁ፤ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ች​ሁም የአ​ካሉ ክፍ​ሎች ናችሁ።,አንትሙኬ ሥጋሁ ለክርስቶስ ወአባሉ በበ መክፈልትክሙ።,You are the body of Christ and parts of each other. +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን የሾ​ማ​ቸው አስ​ቀ​ድሞ ሐዋ​ር​ያ​ትን፥ ሁለ​ተ​ኛም ነቢ​ያ​ትን፥ ሦስ​ተ​ኛም መም​ህ​ራ​ንን፥ ከዚ​ህም በኋላ ተአ​ም​ራ​ትና ኀይል ማድ​ረግ የተ​ሰ​ጣ​ቸ​ውን፥ ቀጥ​ሎም የመ​ፈ​ወስ ሀብት የተ​ሰ​ጣ​ቸ​ውን፥ የመ​ር​ዳ​ትም ሀብት የተ​ሰ​ጣ​ቸ​ውን፥ የመ​ም​ራ​ትና ቋን​ቋን የመ​ና​ገር ሀብት የተ​ሰ​ጣ​ቸ​ውን ነው።,ወእለሰ ሤሞሙ እግዚአብሔር ለቤተ ክርስቲያን ቀዳሚ ሐዋርያተ ወዳግመ ነቢያተ ወሣልሰ መምህራነ ወእምዝ ዘትእምርት ወኀይል ወእምዝ ዘአሶት ወዘረድኤት ወአምህርት ወዘነገረ በሐውርት።,"In the church, God has appointed first apostles, second prophets, third teachers, then miracles, then gifts of healing, the ability to help others, leadership skills, different kinds of tongues." +በውኑ ሁሉ ሐዋ​ር​ያ​ትን ይሆ​ና​ሉን? ሁሉስ ነቢ​ያ​ትን ይሆ​ና​ሉን? ሁሉስ መም​ህ​ራ​ንን ይሆ​ና​ሉን? ለሁ​ሉስ ተአ​ም​ራ​ትን የማ​ድ​ረግ ኀይል ይሰ​ጣ​ልን?,ቦኑ ይከውኑ ኵሎሙ ሐዋርያተ ወቦኑ ኵሎሙ ነቢያተ ወቦኑ ኵሎሙ መምህራነ ወቦኑ ለኵሉ ኀይለ ትእምርት።,"All aren’t apostles, are they? All aren’t prophets, are they? All aren’t teachers, are they? All don’t perform miracles, do they?" +ለሁ​ሉስ የመ​ፈ​ወስ ሀብት ይሰ​ጣ​ልን? ሁሉስ በቋ​ንቋ ይና​ገ​ራ​ሉን? ሁሉስ ይተ​ረ​ጕ​ማ​ሉን?,ወዘአኮ ለኵሉ ጸጋ አሶት ወቦኑ ኵሎሙ በነገረ በሐውርት ይነብቡ ወቦኑ ኵሎሙ መምህራን ወቦኑ ኵሎሙ መፈክራን።,"All don’t have gifts of healing, do they? All don’t speak in different tongues, do they? All don’t interpret, do they?" +ነገር ግን ለም​ት​በ​ል​ጠው ጸጋ ቅኑ፤ ደግ​ሞም የም​ት​ሻ​ለ​ውን መን​ገድ አስ​ተ​ም​ራ​ች​ኋ​ለሁ።,ቅንኡ ለእንተ ተዐቢ ጸጋ ወዓዲ እንተ ትኄይስ ፍኖተ እሜህረክሙ።,Use your ambition to try to get the greater gifts. And I’m going to show you an even better way. +የሰ​ውን ሁሉ ቋንቋ ባውቅ፥ የመ​ላ​እ​ክ​ት​ንም ሁሉ ቋንቋ ባውቅ፥ ነገር ግን ፍቅር ከሌ​ለኝ እን​ደ​ሚ​ጮህ ነሐስ፥ ወይም እን​ደ​ሚ​መታ ከበሮ መሆኔ ነው።,ወእመኒ አእመርኩ ነገረ ኵሉ ሰብእ ወነገረ ኵሉ መላእክት ወተፋቅሮ አልብየ ኮንኩ ከመ ድምፀ ብርት ዘይነቁ ወእመ አኮ ከመ ከበሮ ዘይዘበጥ።,"If I speak in tongues of human beings and of angels but I don’t have love, I’m a clanging gong or a clashing cymbal." +ትን​ቢት ብና​ገር፥ የተ​ሰ​ው​ረ​ውን ሁሉ፥ ጥበ​ብ​ንም ሁሉ ባውቅ፥ ተራራ እስከ ማፍ​ለስ የሚ​ያ​ደ​ርስ ፍጹም እም​ነ​ትም ቢኖ​ረኝ ፍቅር ከሌ​ለኝ ከንቱ ነኝ።,ወእመኒ ተነበይኩ ወአእመርኩ ኵሎ ዘኅቡእ ወኵሎ ጥበበ ወእመኒ ብየ ኵሉ ሃይማኖት እስከ አፈልስ አድባረ ወተፋቅሮ አልብየ ከንቶ ኮንኩ።,"If I have the gift of prophecy and I know all the mysteries and everything else, and if I have such complete faith that I can move mountains but I don’t have love, I’m nothing." +ገን​ዘ​ቤን ሁሉ ለም​ጽ​ዋት ብሰጥ፥ ሥጋ​ዬ​ንም ለእ​ሳት መቃ​ጠል ብሰጥ፥ ነገር ግን ፍቅር ከሌ​ለኝ ምንም አይ​ጠ​ቅ​መ​ኝም።,ወእመሂ ወሀብኩ ለምጽዋት ኵሎ ንዋይየ ወዓዲ ሥጋየኒ ለውዕየተ እሳት ወተፋቅሮ አልብየ አልቦ ዘረባሕኩ።,"If I give away everything that I have and hand over my own body to feel good about what I’ve done but I don’t have love, I receive no benefit whatsoever." +ፍቅር ያስ​ታ​ግ​ሣል፤ ፍቅር ያስ​ተ​ዛ​ዝ​ናል፤ ፍቅር አያ​ቀ​ና​ናም፤ ፍቅር አያ​ስ​መ​ካም፤ ፍቅር ልቡ​ናን አያ​ስ​ታ​ብ​ይም።,ተፋቅሮ ያስተዔግሥ ተፋቅሮ ያስተማሕር ተፋቅሮ ኢያስተቃንእ ወኢያስተኃፍር ወኢያስተዔቢ ልበ።,"Love is patient, love is kind, it isn’t jealous, it doesn’t brag, it isn’t arrogant," +ብቻ​ዬን ይድ​ላኝ አያ​ሰ​ኝም፤ አያ​በ​ሳ​ጭም፤ ክፉ ነገ​ር​ንም አያ​ሳ​ስ​ብም።,ወኢያኀሥሥ ተድላ ለባሕቲቱ ኢያስተማዕዕ ወኢያኄሊ እኩየ።,"it isn’t rude, it doesn’t seek its own advantage, it isn’t irritable, it doesn’t keep a record of complaints," +ጽድ​ቅን በመ​ሥ​ራት ደስ ያሰ​ኛል እንጂ፥ ግፍን በመ​ሥ​ራት ደስ አያ​ሰ​ኝም።,ወኢያስተፌሥሕ በግፍዕ ወያስተፌሥሕ በጽድቅ።,"it isn’t happy with injustice, but it is happy with the truth." +በሁሉ ያቻ​ች​ላል፤ በሁ​ሉም ያስ​ተ​ማ​ም​ናል፤ በሁ​ሉም ተስፋ ያስ​ደ​ር​ጋል፥ በሁ​ሉም ያስ​ታ​ግ​ሣል።,በኵሉ ያስተማሕር ወበኵሉ ያስተዔግሥ ወበኵሉ ያስተኣምን ወበኵሉ ያስተዌክል።,"Love puts up with all things, trusts in all things, hopes for all things, endures all things." +ፍቅር ለዘ​ወ​ትር አይ​ጥ​ልም፤ ትን​ቢት የሚ​ና​ገ​ርም ያል​ፋል፤ ይሻ​ራ​ልም፤ በልዩ ልዩ ቋንቋ የሚ​ና​ገ​ርም ያል​ፋል፤ ይቀ​ራል፤ የሚ​ራ​ቀ​ቅም ያል​ፋል፤ ይጠ​ፋል።,ተፋቅሮ ለዝሉፉ ኢያኃሥር ወኢያወድቅ ወዘሂ ተነበየ ኀላፊ ወይሰዐር ወዘሂ ነበበ በነገረ በሐውርት ኀላፊ ወይትፌጸም ወዘሂ ጠበበ ኀላፊ ወይሰዐር።,"Love never fails. As for prophecies, they will be brought to an end. As for tongues, they will stop. As for knowledge, it will be brought to an end." +በየ​ገጹ ጥቂት ጥቂት እና​ው​ቃ​ለ​ንና፤ ���ቂት ጥቂት ትን​ቢ​ትም እን​ና​ገ​ራ​ለ​ንና።,እስመ ነአምር ንስቲተ ወንትኔበይ ንስቲተ በበገጹ።,We know in part and we prophesy in part; +ፍጹም የሆነ ሲመጣ ግን ያ ተከ​ፍሎ የነ​በ​ረው ይሻ​ራል።,ወአመ በጽሐ ፍጻሜሁ ሎቱ ይሰዐር ውእቱኒ።,"but when the perfect comes, what is partial will be brought to an end." +እኔ ልጅ በነ​በ​ርሁ ጊዜ እንደ ልጅ እና​ገር ነበር፤ እንደ ልጅም አስብ ነበር፤ እንደ ልጅም እመ​ክር ነበር፤ በአ​ደ​ግሁ ጊዜ ግን የል​ጅ​ነ​ትን ጠባይ ሁሉ ሻርሁ።,ወአመሰ ደቂቅ አነ ተናገርኩ ከመ ደቂቅ ወኀለይኩ ከመ ደቂቅ ወመከርኩ ከመ ደቂቅ ወአመሰ ልህቁ ሰዐርኩ ኵሎ ሕገ ደቂቅ።,"When I was a child, I used to speak like a child, reason like a child, think like a child. But now that I have become a man, I’ve put an end to childish things." +አሁን ግን ታወ​ቀኝ፤ በግ​ል​ጥም ተረ​ዳኝ፤ በመ​ስ​ታ​ወ​ትም እን​ደ​ሚ​ያይ ሰው ዛሬ በድ​ን​ግ​ዝ​ግ​ዝታ እና​ያ​ለን፤ ያን ጊዜ ግን ፊት ለፊት እና​ያ​ለን፤ አሁን በከ​ፊል፥ ኋላ ግን እንደ ተገ​ለ​ጠ​ልኝ መጠን ሁሉን አው​ቃ​ለሁ።,ወይእዜሰ ተዐውቀኒ ወአስተርአየኒ ክሡተ እስመ በተሐዝቦ ንሬኢ ከመ ዘበመጽሔት ወአሜሃሰ ንሬኢ ገጸ በገጽ ወይእዜሰ አአምር እምአሐዱ ኅብር ወድኅረሰ አአምር ኵሎ ዘከመ ተዐውቀኒ።,"Now we see a reflection in a mirror; then we will see face-to-face. Now I know partially, but then I will know completely in the same way that I have been completely known." +አሁ​ንም እነ​ዚህ ሦስቱ እም​ነት፥ ተስ​ፋና ፍቅር ጸን​ተው ይኖ​ራሉ፤ ከሁሉ ግን ፍቅር ይበ​ል​ጣል።,ወይእዜኒ እሉ ሠለስቱ ዘይነብሩ እሙንቱ ሃይማኖት ወትውክልት ወተፋቅሮ ወእምኵሉሰ የዐቢ ተፋቅሮ።,"Now faith, hope, and love remain—these three things—and the greatest of these is love." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ እኔም ወደ እና​ንተ በመ​ጣሁ ጊዜ በማ​ባ​በ​ልና ነገ​ርን በማ​ራ​ቀቅ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትም​ህ​ርት ላስ​ተ​ም​ራ​ችሁ የመ​ጣሁ አይ​ደ​ለም።,ወአነሂ ሶበ መጻእኩ ኀቤክሙ አኀዊነ አኮ በኂጣን ወበተጥባበ ነገር ዘመጻእኩ እምሀርክሙ ትምህርተ እግዚአብሔር።,"When I came to you, brothers and sisters, I didn’t come preaching God’s secrets to you like I was an expert in speech or wisdom." +ከተ​ሰ​ቀ​ለው ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በቀር በእ​ና​ንተ ዘንድ ሌላ ነገር እሰ​ማ​ለሁ ብዬ አል​ጠ​ረ​ጠ​ር​ሁም ነበር።,ወኢሐዘብኩ እስማዕ በላዕሌክሙ ካልአ ነገረ ዘእንበለ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተሰቅለ።,"I had made up my mind not to think about anything while I was with you except Jesus Christ, and to preach him as crucified." +እኔም በድ​ካ​ምና በፍ​ር​ሀት፥ በብዙ መን​ቀ​ጥ​ቀ​ጥም መጣሁ።,ወአነሂ በድካም ወበፍርሃት ወበረዓድ መጻእኩ።,"I stood in front of you with weakness, fear, and a lot of shaking." +ቃሌም፥ ትም​ህ​ር​ቴም መን​ፈ​ስ​ንና ኀይ​ልን በመ​ግ​ለጥ ነበር እንጂ በሚ​ያ​ባ​ብል በጥ​በብ ቃል አል​ነ​በ​ረም።,ወቃልየኒ ወትምህርትየኒ ኢኮነ በተየውሆ ወበኂጣነ ተጥባበ ነገረ ሰብእ ዳእሙ በአርእዮ መንፈስ ቅዱስ ወኀይል።,My message and my preaching weren’t presented with convincing wise words but with a demonstration of the Spirit and of power. +ማመ​ና​ችሁ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኀይል እንጂ በሰው ጥበብ እን​ዳ​ይ​ሆን።,ከመ ኢይኩን ሃይማኖትክሙ በጥበበ ሰብእ ዘእንበለ በኀይለ እግዚአብሔር።በእንተ ጥበብ ዘበአማን,I did this so that your faith might not depend on the wisdom of people but on the power of God. +ለዐ​ዋ​ቆች ጥበ​ብን እን​ነ​ግ​ራ​ቸ​ዋ​ለን፤ ነገር ግን የዚ​ህን ዓለም ጥበብ ወይም ያልፉ ዘንድ ያላ​ቸ​ውን የዚ​ህን ዓለም ሹሞች ጥበብ አይ​ደ​ለም።,ጥበበ ንነግሮሙ ለጠቢባን ወአኮ ጥበበ ዝ ዓለም ወኢጥበበ መላእክተ ዝንቱ ዓለም ዘሀለዎሙ ይሰዐሩ ዘንነግሮሙ።,What we say is wisdom to people who are mature. It isn’t a wisdom that comes from the present day or from today’s leaders who are being reduced to nothing. +ነገር ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አስ​ቀ​ድሞ ከዘ​መ​ናት በፊት ለክ​ብ​ራ​ችን የወ​ሰ​ነ​ውን ተሰ​ው​ሮም የነ​በ​ረ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጥበብ በም​ሥ​ጢር እን​ና​ገ​ራ​ለን።,ዘእንበለ ጥበበ እግዚአብሔር ዘንነግር ዘኅቡእ ወክቡት ጥበብ ዘበአማን ዘአቅደመ እግዚአብሔር ሐድሶቶ ወአጽንዖቶ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም ዘሠርዐ እግዚአብሔር ለክብረ ዚኣነ።,"We talk about God’s wisdom, which has been hidden as a secret. God determined this wisdom in advance, before time began, for our glory." +የዚህ ዓለም ሹሞ​ችም አላ​ወ​ቁ​ትም፤ ይህ​ንስ ቢያ​ውቁ ኑሮ የክ​ብር ባለ​ቤ​ትን ባል​ሰ​ቀ​ሉ​ትም ነበር።,ዘኢየአምርዎ መላእክተ ዝ ዓለም ወሶበሰኬ አእመሩ እምኢሰቀልዎ ለእግዚአ ስብሐት።,"It is a wisdom that none of the present-day rulers have understood, because if they did understand it, they would never have crucified the Lord of glory!" +ነገር ግን መጽ​ሐፍ፥ “ዐይን ያላ​የው፥ ጆሮም ያል​ሰ​ማው፥ በሰ​ውም ልቡና ያል​ታ​ሰበ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሚ​ወ​ዱት ያዘ​ጋ​ጀው ነው።” ብሎ የለ​ምን?,ወባሕቱ አኮኑ ከመዝ ይቤ መጽሐፍ «ዘዐይን ኢርእየ ወእዝን ኢሰምዐ ወውስተ ልብ ሰብእ ዘኢተኀለየ ዘአስተዳለወ እግዚአብሔር ለእለ ያፈቅርዎ።»,"But this is precisely what is written: “God has prepared things for those who love him that no eye has seen, or ear has heard, or that haven’t crossed the mind of any human being”." +ለእ​ኛም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በመ​ን​ፈሱ ገለ​ጠ​ልን፤ መን​ፈስ ቅዱስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጥልቅ ምሥ​ጢ​ሩን ያው​ቃ​ልና።,ወለነሰ ከሠተ ለነ እግዚአብሔር በመንፈሱ እስመ መንፈስ ቅዱስ የኀሥሥ ኵሎ ማዕምቅቲሁ ለእግዚአብሔር።,"God has revealed these things to us through the Spirit. The Spirit searches everything, including the depths of God." +በሰው ልቡና ያለ​ውን የሚ​ያ​ውቅ ሰው ማን ነው? በእ​ርሱ ያለ​ችው ነፍሱ ናት እንጂ፤ እን​ዲ​ሁም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ በቀር የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አሳብ የሚ​ያ​ውቅ የለም።,መኑ ብእሲ ዘየአምር ዘውስተ ልበ ሰብእ ዘእንበለ መንፈሱ ለሰብእ ዘላዕሌሁ ወከማሁኬ ለእግዚአብሔርኒ አልቦ ዘየአምር ኅሊናሁ ዘእንበለ መንፈሱ ለእግዚአብሔር።,"Who knows a person’s depths except their own spirit that lives in them? In the same way, no one has known the depths of God except God’s Spirit." +እኛ የዚ​ህን ዓለም መን​ፈስ የተ​ቀ​በ​ልን አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሰ​ጠ​ንን ጸጋ እና​ውቅ ዘንድ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ሆ​ነ​ውን መን​ፈስ ተቀ​በ​ልን።,ወንሕነሰኬ ኢኮነ ዘነሣእነ መንፈሰ ዝ ዓለም ወባሕቱ ነሣእነ መንፈሰ ዘእምኀበ እግዚአብሔር ከመ ናእምር ዘወሀበነ እግዚአብሔር ጸጋ።,We haven’t received the world’s spirit but God’s Spirit so that we can know the things given to us by God. +ይህም ትም​ህ​ር​ታ​ችን ከሰው የተ​ገኘ ትም​ህ​ርት አይ​ደ​ለም፤ የአ​ነ​ጋ​ገር ጥበ​ብም አይ​ደ​ለም፤ መን​ፈስ ቅዱስ የገ​ለ​ጸው ትም​ህ​ርት ነው እንጂ፤ መን​ፈ​ሳዊ ጥበ​ብም ከመ​ን​ፈስ ቅዱስ የሚ​ሆ​ነ​ውን መር​ም​ረው ለሚ​ያ​ውቁ ለመ​ን​ፈ​ሳ​ው​ያን ነው።,ወዝንቱኒ ነገርነ ኢኮነ ትምህርተ ዕጓለ እመሕያው ወኢኮነ ጥበበ ነገር ዘእንበለ ትምህርተ መንፈስ ቅዱስ ወጥበብ መንፈሳዊ ለመንፈሳውያን እለ ይፌክሩ ዘመንፈስ።,These are the things we are talking about—not with words taught by human wisdom but with words taught by the Spirit—we are interpreting spiritual things to spiritual people. +ለሥ​ጋዊ ሰው ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ ነገር ሞኝ​ነት ይመ​ስ​ለ​ዋ​ልና፥ አይ​ቀ​በ​ለ​ውም፤ በመ​ን​ፈ​ስም የሚ​መ​ረ​መር ስለ​ሆነ ሊያ​ውቅ አይ​ች​ልም።,ወለሰብእሰ ዘነፍስ ኢይኤድሞ ዘመንፈስ ወኢይትዌከፎ እስመ እበደ ይመስሎ ወኢይክል ያእምር ከመ በመንፈስ ቅዱስ ይትሐተት።,"But people who are unspiritual don’t accept the things from God’s Spirit. They are foolishness to them and can’t be understood, because they can only be comprehended in a spiritual way." +መን​ፈስ ቅዱስ ያደ​ረ​በት ሰው ግን ሁሉን ይመ​ረ​ም​ራል፤ እር​ሱን ግን የሚ​መ​ረ​ም​ረው የለም።,ወዘሰ ቦ መንፈስ ቅዱስ ኵሎ ይትኃሠሥ ወሎቱሰ አልቦ ዘይትኃሠሦ።,"Spiritual people comprehend everything, but they themselves aren’t understood by anyone." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አሳብ ማን ያው​ቃል? መካ​ሩስ ማን ነው? እኛ ግን ክር​ስ​ቶስ የሚ​ገ​ል​ጠው ዕው​ቀት አለን።,መኑ የአምር ኅሊናሁ ለእግዚአብሔር ወመኑ መማክርቲሁ ንሕነሰኬ ኅሊናሁ ለክርስቶስ ብነ።,"“Who has known the mind of the Lord, who will advise him?” But we have the mind of Christ." +ወድ​ሞች ሆይ፥ እኔስ የሥ​ጋና የደም እንደ መሆ​ና​ችሁ፥ ክር​ስ​ቶ​ስ​ንም በማ​መን ሕፃ​ናት እንደ መሆ​ና​ችሁ እንጂ እንደ መን​ፈ​ሳ​ው​ያን ላስ​ተ​ም​ራ​ችሁ አል​ቻ​ል​ሁም።,ወአንሰ አኀውየ ኢክህልኩ ምህሮተክሙ ከመ ዘመንፈሳውያን ዘእንበለ ከመ ዘበሕገ ሥጋ ወደም ወከመ ዘለሕፃናት በሃይማኖተ ክርስቶስ።,"Brothers and sisters, I couldn’t talk to you like spiritual people but like unspiritual people, like babies in Christ." +ወተ​ትን ጋት​ኋ​ችሁ፤ ጽኑ መብ​ልም ያበ​ላ​ኋ​ችሁ አይ​ደ​ለም፤ ገና አል​ጠ​ነ​ከ​ራ​ች​ሁ​ምና፤,ሐሊበ ወጋእኩክሙ ወአኮ መብልዐ ጽኑዐ ዘአብላዕኩክሙ እስመ ዓዲክሙ ኢጸናዕክሙ ወበሕግ ዘሥጋ ወደም ሀለውክሙ።,"I gave you milk to drink instead of solid food, because you weren’t up to it yet." +በሥ​ጋዊ ሕግም ትኖ​ራ​ላ​ች​ሁና እርስ በር​ሳ​ችሁ የም​ት​ቃ​ኑና የም​ት​ከ​ራ​ከሩ ከሆነ ግን ሥጋ​ው​ያን መሆ​ና​ችሁ አይ​ደ​ለ​ምን? እንደ ሰው ልማ​ድስ የም​ት​ኖሩ መሆ​ና​ችሁ አይ​ደ​ለ​ምን?,ወእመሰ ትትቃንኡ ወትትጋአዙ አኮኑ ዘሥጋ ወደም አንትሙ ወከመ ዕጓለ እመሕያው ተሐውሩ።,"Now you are still not up to it because you are still unspiritual. When jealousy and fighting exist between you, aren’t you unspiritual and living by human standards?" +ከመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ፥ “እኔ የጳ​ው​ሎስ ነኝ” የሚል አለና፤ ሌላ​ውም፥ “እኔ የአ​ጵ​ሎስ ነኝ” ቢል እና​ንተ ሥጋ​ው​ያን መሆ​ና​ችሁ አይ​ደ​ለ​ምን?,እስመ ቦ እምውስቴትክሙ ዘይብል አነ ዘጳውሎስ ወካልእ ይብል አነ ዘአጵሎስ።,"When someone says, “I belong to Paul,” and someone else says, “I belong to Apollos,” aren’t you acting like people without the Spirit?" +እን​ግ​ዲህ ጳው​ሎስ ምን​ድን ነው? አጵ​ሎ​ስስ ምን​ድን ነው? እነ​ር​ሱስ በቃ​ላ​ቸው የአ​መ​ና​ችሁ አገ​ል​ጋ​ዮች ናቸው፤ ለእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዱም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሰጠው ነው።,ምንትኑ ጳውሎስ ወምንትኑ አጵሎስ አኮኑ ሰብእ ከማክሙ እሙንቱ ወበላዕሌሆሙ አመንክሙ ወለለ አሐዱ አሐዱ በከመ ወሀቦ እግዚአብሔር።,"After all, what is Apollos? What is Paul? They are servants who helped you to believe. Each one had a role given to them by the Lord:" +እኔ ተከ​ልሁ፤ አጵ​ሎ​ስም አጠጣ፤ ነገር ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አሳ​ደገ።,አነ ተከልኩ ወአጵሎስ ሰቀየ ወእግዚአብሔር አልሀቀ።,"I planted, Apollos watered, but God made it grow." +አሁ​ንም የሚ​ተ​ክ​ልም ቢሆን፥ የሚ​ያ​ጠ​ጣም ቢሆን የሚ​ጠ​ቅ​መው ነገር የለም፤ የሚ​ያ​ሳ​ድግ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው እንጂ።,ወይእዜኒ ኢዘተከለ ወኢዘሰቀየ አልቦ ዘበቍዐ ዘእንበለ ዳእሙ እግዚአብሔር ዘአልሀቀ።,"Because of this, neither the one who plants nor the one who waters is anything, but the only one who is anything is God who makes it grow." +የሚ​ተ​ክ​ልም፥ የሚ​ያ​ጠ​ጣም አንድ ናቸው፤ ሁሉም እንደ ድካ​ማ​ቸው ዋጋ​ቸ​ውን ይቀ​በ​ላሉ።,ወዘሂ ተከለ ወዘሂ ሰቀየ አሐዱ እሙንቱ ወኵሎሙ ዐስቦሙ ይነሥኡ በአምጣነ ጻማሆሙ።በእንተ አርድእት,"The one who plants and the one who waters work together, but each one will receive their own reward for their own labor." +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሥራ እን​ተ​ባ​በ​ራ​ለ​ንና፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አገ​ል​ጋ​ዮች ነንና፤ እና​ን​ተም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕንፃ ናችሁ።,እስመ ነኀብር በግብረ እግዚአብሔር ወላእካነ እግዚአብሔር ንሕነ ወአንትሙሰ ሕንጻ እግዚአብሔር አንትሙ።,"We are God’s coworkers, and you are God’s field, God’s building." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሰጠኝ ጸጋ መጠን እንደ ብልህ የጠ​ራ​ቢ​ዎች አለቃ ሆኜ እኔ መሠ​ረት ጣልሁ፤ ሌላ​ውም በእ​ርሱ ላይ ያን​ጻል፤ እያ​ን​ዳ​ንዱ ግን በእ​ርሱ ላይ እን​ዴት እን​ደ​ሚ​ያ​ንጽ ይጠ​ን​ቀቅ።,ወበከመ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ዘወሀበኒ አስተናደፍኩ መሠረተ ከመ ጠቢብ ሊቀ ጸረብት ወባሕቱ ካልእ ውእቱ ዘይሔድሳ ለሕንጸት ወኵሉ ለይትዐቀብ ዘከመ የሐንጽ።,"I laid a foundation like a wise master builder according to God’s grace that was given to me, but someone else is building on top of it. Each person needs to pay attention to the way they build on it." +ነገር ግን ከተ​መ​ሠ​ረ​ተው በቀር ሌላ መሠ​ረት ሊመ​ሠ​ርት የሚ​ችል የለም፤ መሠ​ረ​ቱም ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ነው።,ወካልአሰ መሠረተ አልቦ ዘይክል ሣርሮ ዘእንበለ ዘተሣረረ ወመሠረቱሂ ኢየሱስ ክርስቶስ ውእቱ።,"No one can lay any other foundation besides the one that is already laid, which is Jesus Christ." +በዚህ መሠ​ረት ላይ በወ​ር​ቅና በብር፥ በከ​በረ ድን​ጋ​ይና በእ​ን​ጨት፥ በሣ​ርና በአ​ገዳ የሚ​ያ​ንጽ ቢኖ​ርም፥,ወእመ ቦ ዘየሐንጽ ዲበ ዝንቱ መሠረት ወርቀ ወብሩረ ወእብነ ክቡረ ወዕፀ ወሣዕረ ወብርዐ።,"So, whether someone builds on top of the foundation with gold, silver, precious stones, wood, grass, or hay," +የእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ሥራ ይገ​ለ​ጻል፤ እሳ​ትም በፈ​ተ​ነው ጊዜ ቀኑ ይገ​ል​ጠ​ዋል፤ የእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዱ​ንም ሥራ እሳት ይፈ​ት​ነ​ዋል።,ለለአሐዱ ይትከሠት ምግባሩ ወዕለቱ ያዐውቆ አመ ከሠቶ እሳት ወለለ አሐዱ እሳት ያሜክር ምግባሮ።,"each one’s work will be clearly shown. The day will make it clear, because it will be revealed with fire—the fire will test the quality of each one’s work." +ሥራው ጸንቶ የተ​ገ​ኘ​ለት ሰው ዋጋ​ውን የሚ​ቀ​በል እርሱ ነው።,ወዘሰ ጸንዐ ወቆመ ምግባሩ ውእቱኬ ዘይነሥእ ዕሴቶ።,"If anyone’s work survives, they’ll get a reward." +ሥራው የተ​ቃ​ጠ​ለ​በት ግን ዋጋ​ውን ያጣል፤ እር​ሱም ከእ​ሳት እን​ደ​ሚ​ድን ሰው ይድ​ናል።,ወዘሰ ውዕየ ምግባሩ የኀጕል ዐስቦ ወውእቱ የሐዩ ከመ ዘይድኅን እምእሳት።,"But if anyone’s work goes up in flames, they’ll lose it. However, they themselves will be saved as if they had gone through a fire." +እና​ንተ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ መቅ​ደስ እንደ ሆና​ችሁ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈ​ስም በእ​ና​ንተ ላይ አድሮ እን​ደ​ሚ​ኖር አታ​ው​ቁ​ምን?,ኢተአምሩኑ ከመ ታቦቱ ለእግዚአብሔር አንትሙ ወመንፈሰ እግዚአብሔር ኅዱር ላዕሌክሙ።,Don’t you know that you are God’s temple and God’s Spirit lives in you? +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤተ መቅ​ደስ የሚ​ያ​ፈ​ር​ሰ​ውን ግን እር​ሱን ደግሞ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያፈ​ር​ሰ​ዋል፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ መቅ​ደስ ነውና፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ መቅ​ደ​ስም እና​ንተ ራሳ​ችሁ ናችሁ፤ እን​ግ​ዲ​ያስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤተ መቅ​ደስ አታ​ር​ክሱ።,ወዘሰ አማሰነ ቤተ እግዚአብሔር ሎቱኒ ያማስኖ እግዚአብሔር ወቤቱሰ ለእግዚአብሔር አንትሙ ውእቱ ወቅዱሳን አንትሙ ወኢታርኵሱ ቤቶ ለእግ��አብሔር።,"If someone destroys God’s temple, God will destroy that person, because God’s temple is holy, which is what you are." +ራሳ​ች​ሁን አታ​ስቱ፤ ከመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ በዚህ ዓለም ጥበ​በኛ እንደ ሆነ የሚ​ያ​ስብ ሰው ጥበ​በኛ ይሆን ዘንድ ራሱን ዐላ​ዋቂ ያድ​ርግ።,ወኢታስሕቱ ርእሰክሙ ወዘይኄሊ እምውስቴትክሙ ከመ ጠቢብ ውእቱ በዝ ዓለም አብደ ለይረሲ ርእሶ ከመ ይኩን ጠቢበ።,"Don’t fool yourself. If some of you think they are worldly-wise, then they should become foolish so that they can become wise." +የዚህ ዓለም ጥበብ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ድን​ቍ​ርና ነውና፤ መጽ​ሐፍ እን​ዲህ ብሎ​አ​ልና፥ “ጠቢ​ባ​ንን የሚ​ገ​ታ​ቸው ተን​ኰ​ላ​ቸው ነው።”,እስመ እበድ ውእቱ በኀበ እግዚአብሔር ጥበቡ ለዝ ዓለም እስመ ከመዝ ይቤ መጽሐፍ «ዘይእኅዞሙ ለጠቢባን ትምይንቶሙ።»,"This world’s wisdom is foolishness to God. As it’s written, “He catches the wise in their cleverness.”" +ዳግ​መኛ “የጥ​በ​በ​ኞች አሳብ ከንቱ እንደ ሆነ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያው​ቃል” ብሎ​አል።,ወካዕበ ይቤ «የአምር እግዚአብሔር ኅሊናሆሙ ለጠቢባን ከመ ከንቱ ውእቱ።»,"And also, “The Lord knows that the thoughts of the wise are silly”." +ስለ​ዚ​ህም እን​ግ​ዲህ አንዱ ስንኳ በሰው አይ​መካ፤ ሁሉ የእ​ና​ንተ ነውና።,ወበእንተ ዝንቱ ኢይትመካሕ እንከ አሐዱሂ እምዕጓለ እመሕያው እስመ ኵሉ ዘዚኣክሙ።,"So then, no one should brag about human beings. Everything belongs to you—" +ጳው​ሎ​ስም ቢሆን፥ አጵ​ሎ​ስም ቢሆን፥ ጴጥ​ሮ​ስም ቢሆን፥ ዓለ​ምም ቢሆን፥ ሕይ​ወ​ትም ቢሆን፥ ሞትም ቢሆን፥ ያለ​ውም ቢሆን፥ የሚ​መ​ጣ​ውም ቢሆን ሁሉ የእ​ና​ንተ ነው።,እመኒ ጳውሎስ ወእመኒ አጵሎስ ወእመኒ ጴጥሮስ ወእመኒ ዓለም ወእመኒ ሕይወት ወእመኒ ሞት ወእመኒ ዘኮነ ወእመኒ ዘይከውን ኵሉ ዘዚኣክሙ።,"Paul, Apollos, Cephas, the world, life, death, things in the present, things in the future—everything belongs to you," +እና​ንተ ግን የክ​ር​ስ​ቶስ ናችሁ፤ ክር​ስ​ቶ​ስም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው።,ወአንትሙሰ ዘክርስቶስ ወክርስቶስኒ ዘእግዚአብሔር።,"but you belong to Christ, and Christ belongs to God." +እኛ የክ​ር​ስ​ቶስ አገ​ል​ጋ​ዮ​ችና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የም​ሥ​ጢሩ መጋ​ቢ​ዎች እንደ ሆን ሰው ስለ እኛ እን​ዲህ ያስብ።,ከመዝኬ የኀሊ ሰብእ በእንቲአነ ከመ አግብርተ ክርስቶስ ንሕነ ወከመ መገብተ ሥርዐቱ ለእግዚአብሔር።,So a person should think about us this way—as servants of Christ and managers of God’s secrets. +እን​ግ​ዲህ በዚህ ከመ​ጋ​ቢ​ዎች እያ​ን​ዳ​ንዱ ቸርና ታማኝ ሆኖ እን​ዲ​ገኝ ይፈ​ለ​ጋል።,ወበዝየ እንከ ይትፈቀድ ከመ ይትረከብ ኄር ወምእመን እመገብት።,"In this kind of situation, what is expected of a manager is that they prove to be faithful." +ለእ​ኔስ በእ​ና​ንተ ዘንድ መመ​ስ​ገን ውር​ደት ነው፤ ጻድቅ ብት​ሉኝ፥ በመ​ዋቲ ሰው ዘን​ድም ቸር ብላ​ችሁ ብታ​ከ​ብ​ሩኝ እኔ ለራሴ አል​ፈ​ር​ድም።,ወሊተሰ ኀሣር ውእቱ ወተመንኖ በኀቤክሙ ለእመ ታጸድቁኒ ወለእመኒ ተአኵቱኒ ከመ ኄር በኀበ ሰብእ መዋቲ ወለልየ ኢይፈትሕ ለርእስየ።,I couldn’t care less if I’m judged by you or by any human court; I don’t even judge myself. +የሚ​ያ​ጠ​ራ​ጥ​ረ​ኝና ትዝ የሚ​ለኝ ነገር የለም፤ በዚ​ህም ራሴን አላ​መ​ጻ​ድ​ቅም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ረ​ም​ረ​ኛ​ልና።,ወአልቦ ዘያርሰሐስሐኒ ወኢዘይትዐወቀኒ ወበዝየኒ ኢያጸድቅ ርእስየ እስመ እግዚአብሔር የሐትተኒ።,"I’m not aware of anything against me, but that doesn’t make me innocent, because the Lord is the one who judges me." +ጊዜው ሳይ​ደ​ርስ ዛሬ ለምን ትመ​ረ​ም​ራ​ላ​ቸሁ? በጨ​ለማ ውስጥ የተ​ሰ​ወ​ረ​ው​ንም የሚ​ያ​በራ፥ የል​ብን አሳ​ብም የሚ​ገ​ልጥ ጌታ​ችን ይመ​ጣል፤ ��ን​ጊዜ ሁሉም ዋጋ​ውን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ይቀ​በ​ላል።,ወለምንትኑ ተሐትቱ ይእዜ ለኄርኒ፥ ወለጻድቅኒ ዘእንበለ ይብጻሕ ጊዜሁ እስመ ይመጽእ እግዚእነ ዘያበርህ ኅቡኣተ ዘውስተ ጽልመት ወይከሥት ኅሊናተ ልብ ውእተ አሚረ ይነሥእ ኵሉ ዕሴቶ እምኀበ እግዚአብሔር።,"So don’t judge anything before the right time—wait until the Lord comes. He will bring things that are hidden in the dark to light, and he will make people’s motivations public. Then there will be recognition for each person from God." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ! እኔም፥ አጵ​ሎ​ስም ብን​ሆን መከራ የተ​ቀ​በ​ል​ነው ስለ እና​ንተ ነው፤ እና​ንተ እን​ድ​ት​ማሩ፥ ከመ​ጻ​ሕ​ፍት ቃልም ወጥ​ታ​ችሁ በወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ ላይ እን​ዳ​ት​ታ​በዩ ነው።,ወዘኒ ሕማመ ነሣእነ አነሂ ወአጵሎስሂ በእንቲኣክሙ አኀዊነ ከመ ትትመሀሩ አንትሙሂ ወኢትፃኡ እምቃለ መጻሕፍት ከመ ኢትትዐበዩ ላዕለ ቢጽክሙ።በእንተ ኢመፍትው ተዝኅሮ,"Brothers and sisters, I have applied these things to myself and Apollos for your benefit. I’ve done this so that you can learn what it means not to go beyond what has been written and so none of you will become arrogant by supporting one of us against the other." +ማን ይመ​ረ​ም​ር​ሃል? የም​ት​ታ​በ​ይስ በም​ን​ድን ነው? ከሌላ ያላ​ገ​ኘ​ኸው አለ​ህን? ያለ​ህ​ንም ከሌላ ካገ​ኘህ እን​ዳ​ላ​ገኘ ለምን ትኮ​ራ​ለህ?,መኑ የሐትተከ ወምንተ ኮንከ ዘትዜኀር ወትትዔበይ ብከኑ ዘኢነሣእከ እምካልእከ ወእመ ዘብከ ነሣእከ እምካልእከ ለምንትኑ ትዜኀር ወትትዔበይ ከመ ዘኢነሥአ።,"Who says that you are better than anyone else? What do you have that you didn’t receive? And if you received it, then why are you bragging as if you didn’t receive it?" +እና​ንተ አሁን ጠግ​ባ​ች​ኋል፤ በል​ጽ​ጋ​ች​ኋ​ልም፤ ያለ​እ​ኛም ፈጽ​ማ​ችሁ ነግ​ሣ​ች​ኋል፤ እኛም ከእ​ና​ንተ ጋር እን​ድ​ን​ነ​ግሥ ብት​ነ​ግሡ አግ​ባብ በሆነ ነበር።,ወናሁ ጸገብክሙ ወብዕልክሙ ወነገሥክሙ ዘእንበሌነ ወርቱዕሰ ንሕነኒ ንንግሥ ምስሌክሙ እመ መለክሙ ወነገሥክሙ።,You’ve been filled already! You’ve become rich already! You rule like kings without us! I wish you did rule so that we could be kings with you! +እኔስ ለሞት ዝግ​ጁ​ዎች እንደ መሆ​ና​ችን እኛን ሐዋ​ር​ያ​ቱን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የኋ​ለ​ኞች ያደ​ረ​ገን ይመ​ስ​ለ​ኛል፤ እኛ ለሰ​ዎ​ችም፥ ለአ​ለ​ቆ​ችም፥ ለዓ​ለ​ምም መዘ​ባ​በቻ ሆነ​ና​ልና።,ወይመስለኒሰ ከመ ረሰየነ እግዚአብሔር ለሐዋርያቲሁ ደኀርተ ከመ ዘድልዋን ለሞት እስመ ሥላቀ ኮነ ለዓለም ለሰብእ ወለመላእክትኒ።,"I suppose that God has shown that we apostles are at the end of the line. We are like prisoners sentenced to death, because we have become a spectacle in the world, both to angels and to humans." +እኛስ ስለ ክር​ስ​ቶስ ብለን አላ​ዋ​ቂ​ዎች ነን፤ እና​ንተ ግን በክ​ር​ስ​ቶስ ጠቢ​ባን ናችሁ፤ እኛ ደካ​ሞች ነን፤ እና​ንተ ግን ብር​ቱ​ዎች ናችሁ፤ እና​ንተ ክቡ​ራን ናችሁ፤ እኛ ግን የተ​ዋ​ረ​ድን ነን።,ንሕነሰ አብዳን በእንተ ክርስቶስ ወአንትሙሰ ጠቢባን በክርስቶስ ወንሕነሰ ድኩማን ወአንትሙሰ ጽኑዓን ወአንትሙሰ ክቡራን ወንሕነሰ ትሑታን።,"We are fools for Christ, but you are wise through Christ! We are weak, but you are strong! You are honored, but we are dishonored!" +እኛ እስ​ከ​ዚች ቀን ድረስ እን​ራ​ባ​ለን፤ እን​ጠ​ማ​ለን፤ እን​ራ​ቈ​ታ​ለን፤ እን​ሰ​ደ​ዳ​ለን፤ ማረ​ፊ​ያም የለ​ንም፤ እን​ደ​በ​ደ​ባ​ለ​ንም።,እስከ ዛቲ ዕለት ንሕነሰ ርኁባን ወጽሙኣን ወዕሩቃን ወፈላስያን ወአልብነ መካን ወንትኰራዕ።,"Up to this very moment we are hungry, thirsty, wearing rags, abused, and homeless." +በእ​ጃ​ችን ሥራ እያ​ገ​ለ​ገ​ልን እን​ደ​ክ​ማ​ለን፤ ይረ​ግ​ሙ​ናል፤ እኛ ግን እን​መ​ር​ቃ​ቸ​ዋ​ለን፤ ያሳ​ድ​ዱ​ናል፤ እኛ ግን እን​ጸ​ል​ይ​ላ​ቸ​ዋ​ለን፤ እን​ታ​ገ​ሣ​ቸ​ዋ​ለ​ንም።,ወንሰርሕ እንዘ ንትቀነይ በግብረ እደዊነ ይረግሙነ ወንሕነ ንድኅሮሙ ይሰድዱነ ወንሕነ ንባርኮሙ ወንትዔገሦሙ።,"We work hard with our own hands. When we are insulted, we respond with a blessing; when we are harassed, we put up with it;" +ይሰ​ድ​ቡ​ናል፥ እን​ማ​ል​ዳ​ቸ​ዋ​ለን፤ በዓ​ለም እንደ ጊጤ ሆን፤ በሁ​ሉም ዘንድ የተ​ና​ቅን ሆን።,ይፀርፉ ላዕሌነ ወናስተበቍዖሙ ወከመ ኳሄላ ኮነ ውስተ ዓለም ወምኑናነ በኀበ ኵሉ።,"when our reputation is attacked, we are encouraging. We have become the scum of the earth, the waste that runs off everything, up to the present time." +ይህ​ንም የጻ​ፍ​ሁ​ላ​ችሁ ላሳ​ፍ​ራ​ችሁ አይ​ደ​ለም፤ ልጆ​ችና ወዳ​ጆች እንደ መሆ​ና​ችሁ ልመ​ክ​ራ​ች​ሁና ላስ​ተ​ም​ራ​ችሁ ነው እንጂ፤ እኔ ለሁ​ላ​ችሁ ቤዛ​ችሁ ነኝ፤ እና​ንተ ግን አላ​ፈ​ራ​ች​ሁ​ኝም።,ወአኮ ዘጸሐፍኩ ለክሙ ዘንተ ከመ እዛለፍክሙ ዳእሙ ከመ እገሥጽክሙ ወእምሀርክሙ ከመ ውሉድየ ወፍቁራንየ ወቤዛክሙ አነ ለኵልክሙ ወኢኀፈርክሙኒ።,"I’m not writing these things to make you ashamed but to warn you, since you are my loved children." +በክ​ር​ስ​ቶስ ብዙ መም​ህ​ራን ቢኖ​ሩ​አ​ች​ሁም አባ​ቶ​ቻ​ችሁ ብዙ​ዎች አይ​ደ​ሉም፤ እኔ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በት​ም​ህ​ርት ወል​ጄ​አ​ች​ኋ​ለ​ሁና።መም​ህ​ራ​ንን ስለ መም​ሰል,ወእመኒ አእላፍ አምህርት ወመሃርያን ብክሙ በክርስቶስ አበዊክሙሰ ኢኮኑ ብዙኃነ እስመ አነ ወለድኩክሙ በትምህርተ ክርስቶስ ኢየሱስ።በእንተ ተመስሎተ መምህራን,"You may have ten thousand mentors in Christ, but you don’t have many fathers. I gave birth to you in Christ Jesus through the gospel," +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ! እኔን እን​ድ​ት​መ​ስሉ እማ​ል​ዳ​ች​ኋ​ለሁ፤,አስተበቍዐክሙ አኀዊነ ኪያየ ተመሰሉ።,so I encourage you to follow my example. +ስለ​ዚ​ህም በየ​ስ​ፍ​ራው በአ​ብ​ያተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ናት ሁሉ እን​ዳ​ስ​ተ​ማ​ርሁ በክ​ር​ስ​ቶስ ኢየ​ሱስ የሄ​ድ​ሁ​በ​ትን መን​ገድ ይገ​ል​ጥ​ላ​ችሁ ዘንድ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የታ​መ​ነና ልጄ ወዳጄ የሆነ ጢሞ​ቴ​ዎ​ስን ልኬ​ላ​ች​ኋ​ለሁ።,ወበእንተዝ ፈነውክዎ ለክሙ ለጢሞቴዎስ ዘውእቱ ወልድየ ወፍቁርየ ምእመን በእግዚአብሔር ያዘክርክሙ ፍናውየ በክርስቶስ ኢየሱስ በከመ መሀርኩ በኵለሄ ወበኵሉ አብያተ ክርስቲያናት።,This is why I’ve sent Timothy to you; he’s my loved and trusted child in the Lord; he’ll remind you about my way of life in Christ Jesus. He’ll teach the same way as I teach everywhere in every church. +እነሆ፥ ወደ እና​ንተ ስላ​ል​መ​ጣሁ ከእ​ና​ንተ ወገን የታ​በዩ ሰዎች አሉ።,ወናሁ ሀለዉ እለ ተዐበዩ እምኔክሙ በእንተ ዘኢመጻእኩ ኀቤክሙ።,Some have become arrogant as if I’m not coming to see you. +እን​ኪ​ያስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቢፈ​ቅድ ፈጥኜ እመ​ጣ​ለሁ፤ ነገር ግን የት​ዕ​ቢ​ተ​ኞ​ችን ነገር አል​ሻም፤ ኀይ​ላ​ቸ​ውን እሻ​ለሁ እንጂ።,እመጽእኬ እንከ ፍጡነ እመ ፈቀደ እግዚአብሔር ወኢየኀሥሥ ነገረ ዕቡያን ዳእሙ አኀሥሥ ኀይሎሙ።,"But, if the Lord is willing, I’ll come to you soon. Then I won’t focus on what these arrogant people say, but I’ll find out what power they possess." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት በኀ​ይል እንጂ በቃል አይ​ደ​ለ​ምና።,እስመ ኢኮነ መንግሥተ እግዚአብሔር በነገር ዘእንበለ በኀይል።,God’s kingdom isn’t about words but about power. +እን​ዴት ሆኜ ወደ እና​ንተ ልመጣ ትወ​ዳ​ላ​ችሁ? በበ​ትር ነውን? ወይስ በፍ​ቅ​ርና በቅ​ን​ነት መን​ፈስ?,እፎኑ ትፈቅዱ እምጻእ ኀቤክሙ በበትርኑ ወሚመ በተፋቅሮ ወበየውሃተ ልብ።,"Which do you want? Should I come to you with a big stick to punish you, or with love and a gentle spirit?" +በእ​ና​ንተ ላይ ዝሙት ይሰ​ማል፤ እን​ደ​ዚህ ያለው ዝሙ​ትም አረ​ማ​ው​ያን እንኳ የማ​ያ​ደ​ር​ጉት ነው፤ ያባ​ቱን ሚስት ያገባ አለና።,እስመ ይሰማዕ በላዕሌክሙ ዝሙት ወዝሙትኒ ዘከመዝ ዘኢይገብርዎ አረሚ ጥቀ ሀሎአ ዘአውሰበ ብእሲተ አቡሁ።,Everyone has heard that there is sexual immorality among you. This is a type of immorality that isn’t even heard of among the Gentiles—a man is having sex with his father’s wife! +እና​ን​ተም ከዚህ ጋር ትዕ​ቢ​ተ​ኞች ናችሁ፤ ይል​ቁ​ንም ይህን ያደ​ረ​ገው ከእ​ና​ንተ ይለይ ዘንድ ለምን አላ​ዘ​ና​ች​ሁ​በ​ትም?,ወአንትሙሰ ምስለ ዝኒ ዕቡያን ወበእንተዝ ለምንት ፈድፋደ ኢላሀውክምዎ ከመ ይእትት እምኔክሙ ዘገብረ ዘንተ።,And you’re proud of yourselves instead of being so upset that the one who did this thing is expelled from your community. +እኔ በሥ​ጋዬ ከእ​ና​ንተ ጋር ባል​ኖር፥ በመ​ን​ፈሴ ከእ​ና​ንተ ጋር አለሁ፤ እነሆ፥ ከእ​ና​ንተ ጋር እንደ አለሁ ሆኜ፥ ይህን ሥራ የሠ​ራ​ውን እፈ​ር​ድ​በ​ታ​ለሁ።,ወአንሰ እመ ኢሀለውኩ በሥጋየ ምስሌክሙ በመንፈስየ ሀሎኩ ምስሌክሙ ወናሁ እኴንኖ ከመ ዘሀሎኩ ለዘገብሮ ለዝንቱ ግብር።,"Though I’m absent physically, I’m present in the spirit and I’ve already judged the man who did this as if I were present." +በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ተሰ​ብ​ስ​ባ​ችሁ፥ በእኔ ሥል​ጣን፥ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱ​ስም ኀይል፥,አንገሊገክሙ በስመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስለ መንፈስየ ወምስለ ኀይለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"When you meet together in the name of our Lord Jesus, I’ll be present in spirit with the power of our Lord Jesus." +ሥጋ​ውን ጎድቶ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በሚ​መ​ጣ​በት ቀን ነፍሱ ትድን ዘንድ እን​ዲህ ያለ​ውን ሰው ለሰ​ይ​ጣን አሳ​ል​ፋ​ችሁ ስጡት።,መጥውዎ ለሰይጣን ከመ ይሥርዎ ሥጋሁ ወትድኀን መንፈሱ በዕለተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።በእንተ ብሉይ ብሑእ,At that time we need to hand this man over to Satan to destroy his human weakness so that his spirit might be saved on the day of the Lord. +እን​ግ​ዲ​ያስ መታ​በ​ያ​ችሁ መል​ካም አይ​ደ​ለም፤ ጥቂቱ እርሾ ብዙ​ውን ሊጥ እን​ደ​ሚ​ያ​መጥ አታ​ው​ቁ​ምን?,ኢኮነኬ ትዝኅርትክሙ ሠናየ እንዘ ተአምሩ ከመ ኅዳጥ ብሑእ ብዙኀ ሐሪጸ ያብሕእ።,Your bragging isn’t good! Don’t you know that a tiny grain of yeast makes a whole batch of dough rise? +እን​ግ​ዲህ ለአ​ዲስ ቡሆ ትሆኑ ዘንድ አሮ​ጌ​ውን እርሾ ከእ​ና​ንተ አርቁ፤ ገና ቂጣ ናች​ሁና፤ ፋሲ​ካ​ችን ክር​ስ​ቶስ ተሠ​ውቶ የለ​ምን?,አንጽሑ እንከ ብኁአ ብሉየ እምኔክሙ ከመ ትኩኑ ለሐዲስ ሐሪጽ እስመ ዓዲክሙ ናእት አንትሙ አኮኑ በፋሲካነ ተሰቅለ ክርስቶስ።,"Clean out the old yeast so you can be a new batch of dough, given that you’re supposed to be unleavened bread. Christ our Passover lamb has been sacrificed," +አሁ​ንም በዓ​ላ​ች​ሁን አድ​ርጉ፤ ነገር ግን እው​ነ​ትና ንጽ​ሕና ባለው እርሾ ነው እንጂ በአ​ሮ​ጌው እርሾ፥ በኀ​ጢ​አ​ትና በክ​ፋት እር​ሾም አይ​ደ​ለም።,ወይእዜኒ ግበሩ በዓለክሙ ወአኮ በብሑእ ብሉይ ወአኮ በብሑእ እኩይ ዘኀጢአት አላ በብሑእ ዘቅድሳት ወዘጽድቅ።,"so let’s celebrate the feast with the unleavened bread of honesty and truth, not with old yeast or with the yeast of evil and wickedness." +ከዘ​ማ​ው​ያን ጋር አንድ እን​ዳ​ት​ሆኑ በዚህ መል​እ​ክት ጻፍ​ሁ​ላ​ችሁ።,ጸሐፍኩ ለክሙ ውስተ ዝንቱ መጽሐፍ ከመ ኢትደመሩ ምስለ ዘማውያን።,I wrote to you in my earlier letter not to associate with sexually immoral people. +የዚህ ዓለም ዝሙት ብቻ አይ​ደ​ለም፤ ቀማ​ኞ​ችና ዘራ​ፊ​ዎች፥ ጣዖ​ትን የሚ​ያ​መ​ልኩ ደግሞ አሉ፤ ያለ​ዚ​ያስ ከዚህ ዓለም ልት​ለዩ ይገ​ባል።,ወአኮ ዝሙተ ዝ ዓለ��� ባሕቲቱ ሀለዉ ዓዲ መስተዓግላን ወሀያድያን ወእለሂ ያመልኩ ጣዖተ ወእመ አኮሰ ይደልወክሙ ትፃኡ እምዝንቱ ዓለም።በእንተ ፍትሕ,"But I wasn’t talking about the sexually immoral people in the outside world by any means—or the greedy, or the swindlers, or people who worship false gods—otherwise, you would have to leave the world entirely!" +አሁ​ንም ከወ​ን​ድ​ሞች መካ​ከል ዘማዊ፥ ወይም ገን​ዘ​ብን የሚ​መኝ፥ ወይም ጣዖ​ትን የሚ​ያ​መ​ልክ፥ ወይም ዐመ​ፀኛ፥ ወይም ተራ​ጋሚ፥ ወይም ሰካ​ራም፥ ወይም የሚ​ቀማ ቢኖር እን​ደ​ዚህ ካለ ሰው ጋር አንድ እን​ዳ​ት​ሆኑ ጻፍ​ሁ​ላ​ችሁ፥ እን​ደ​ዚህ ካለው ሰው ጋር መብ​ልም እንኳ አት​ብሉ፤,ወይእዜኒ ጸሐፍኩ ለክሙ ከመ ኢትደመሩ ምስለ ዘማውያን ወእመቦ እምአኀው ዘያጣዑ አው ዐማፂ አው ሀያዲ አው ረጋሚ አው ሰካሪ አው መስተዐግል ወምስለ ዘከመዝ ኢትትሐወሉ።,"But now I’m writing to you not to associate with anyone who calls themselves “brother” or “sister” who is sexually immoral, greedy, someone who worships false gods, an abusive person, a drunk, or a swindler. Don’t even eat with anyone like this." +ምን አግ​ዶኝ፥ በውጭ ባለው ላይ እፈ​ር​ድ​በ​ታ​ለሁ? እና​ን​ተስ በው​ስጥ ከእ​ና​ንተ ጋር የሚ​ኖ​ሩ​ትን ፈር​ዳ​ችሁ ቅጡ​አ​ቸው።,ምንት ተልሐፊየ አኮኑ ምስለ እለ አፍኣ ይትኴነኑ ወአንትሙሰ ኰንንዎሙ ለእለ ውስጥ እለ ምስሌክሙ ወፍትሑ ላዕሌሆሙ።,What do I care about judging outsiders? Isn’t it your job to judge insiders? +በውጭ ያሉ​ትን ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይፈ​ር​ድ​ባ​ቸ​ዋል፤ ይቀ​ጣ​ቸ​ዋ​ልም፤ ክፉ​ውን ከእ​ና​ንተ አርቁ።,ወለእለ አፍኣሰ ይኴንኖሙ እግዚአብሔር ወይፈትሕ ላዕሌሆሙ ወባሕቱ አእትቱ እምላዕሌክሙ እኩየ።,God will judge outsiders. “Expel the evil one from among you!” +እን​ግ​ዲህ በሚ​ነ​ቅፉ ሰዎች ዘንድ ልት​ከ​ራ​ከሩ አት​ድ​ፈሩ፤ ከጓ​ደ​ኛው ጋር በዐ​መ​ፀ​ኞች ዘንድ ሊከ​ራ​ከር የሚ​ችል አለን? በደ​ጋ​ጎች ዘንድ አይ​ደ​ለ​ምን? ከባ​ል​ን​ጀ​ራው ጋር ክር​ክር ያለው ቢኖ​ርም በቅ​ዱ​ሳን ዘንድ ይከ​ራ​ከር፤ በሚ​ነ​ቅ​ፉና በዐ​መ​ፀ​ኞች ዘንድ ግን አይ​ደ​ለም።,ወኢትትኀበሉ እንከ ትትዋቀሡ በኀበ ጸኣልያን ቦኑ ዘይክል ይትዋቀሥ ምስለ ካልኡ በኀበ ዐማፅያን አኮኑ በኀበ ኄራን ወለእመቦ ዘቦ ተስናን ምስለ ቢጹ ለይትዋቀሥ በኀበ ቅዱሳን ወአኮ በኀበ ጸኣልያን ወዐማፅያን።,"When someone in your assembly has a legal case against another member, do they dare to take it to court to be judged by people who aren’t just, instead of by God’s people?" +ቅዱ​ሳን ሰውን ሁሉ እን​ደ​ሚ​ዳኙ አታ​ው​ቁ​ምን? እና​ንተ ሰውን ሁሉ የም​ት​ዳኙ ከሆ​ና​ችሁ ይህን ትን​ሹን ነገር ልት​ዳኙ አይ​ገ​ባ​ች​ሁ​ምን?,ወኢተአምሩኑ ከመ ቅዱሳን ይኴንንዎሙ ለዓለም ወእመሰኬ አንትሙ ትኴንንዎሙ ለዓለም ኢይደልወክሙኑ ትኰንኑ ዘንተ ትሑተ ምኵናነ።,"Or don’t you know that God’s people will judge the world? If the world is to be judged by you, are you incompetent to judge trivial cases?" +የዚ​ህ​ንስ ዓለም ዳኝ​ነት ተዉ​ትና በመ​ላ​እ​ክት ስንኳ እን​ድ​ን​ፈ​ርድ አታ​ው​ቁ​ምን?,ወኢተአምሩኑ ከመ መላእክተ ጥቀ ንኴንን ኅድጉሰ ዘዝ ዓለም።,Don’t you know that we will judge angels? Why not ordinary things? +ነገር ግን የዚህ ዓለም ክር​ክር ያላ​ቸው ሰዎች ቢኖሩ በቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን የተ​ሾሙ የበ​ታች ወን​ድ​ሞች ይስ​ሙ​አ​ቸው።,ወባሕቱ ለእመቦ ዘቦ ተስናነ ዝ ዓለም ቢጽ ትሑታን ዘቤተ ክርስቲያን ዘአንበሩ ሎሙ ይስምዕዎሙ።,"So then if you have ordinary lawsuits, do you appoint people as judges who aren’t respected by the church?" +ይህ​ንም የም​ላ​ችሁ ስዘ​ል​ፋ​ችሁ ነው፤ እን​ግ​ዲህ ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸሁ ወን​ድ​ማ​ማ​ቾ​ችን ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው ጋር ማስ​ታ​ረ�� የሚ​ችል ሽማ​ግሌ የለ​ምን?,ወዘኒ ዘእብለክሙ እንዘ እዛለፈክሙ ከመዝኑ አልቦ ጠቢብ እምውስቴትክሙ ወዘይክል ዐሪቀ አኀው ምስለ ቢጾሙ።,I’m saying this because you should be ashamed of yourselves! Isn’t there one person among you who is wise enough to pass judgment between believers? +ነገር ግን ወን​ድም ከወ​ን​ድሙ ጋር ይካ​ሰ​ሳል፤ ይህም በማ​ያ​ምኑ ፊት ይደ​ረ​ጋል።,ወዓዲ እኅወ ምስለ እኍሁ እስከ ታስተሳንኑ ወትትጋዓዙ በኀበ አረሚ።,"But instead, does a brother or sister have a lawsuit against another brother or sister, and do they do this in front of unbelievers?" +እን​ግ​ዲህ ፀብና ክር​ክር ካላ​ችሁ፥ ከመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ጀምሮ ውር​ደት እን​ደ​ሚ​ሆ​ን​ባ​ችሁ ዕወቁ፤ እን​ግ​ዲ​ያማ እን​ዴት አት​ነ​ጠ​ቁም? እን​ዴ​ትስ አት​ገ​ፉም?,ወአእምሩ እንከ ከመ እምጥንቱ ኀሣረ ይከውነክሙ እምከመ ጋዕዝ ወተስናን ብክሙ ኀጢአተ ወጌጋየ ይከውነክሙ እፎ እንከ ኢየሀይዱክሙ ወኢይገፍዑክሙ።,The fact that you have lawsuits against each other means that you’ve already lost your case. Why not be wronged instead? Why not be cheated? +አሁ​ንም ቢሆን፥ እና​ንተ ዐመ​ፀ​ኞ​ችና ቀማ​ኞች ናችሁ፤ እን​ደ​ዚ​ህም ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ሁን ትበ​ድ​ላ​ላ​ችሁ።መን​ግ​ሥተ ሰማ​ያ​ትን ስለ​ማ​ይ​ወ​ርሱ ሰዎች,ወዓዲ አንትሙ ዐማፅያን ወሀያድያን ወከመዝኑ ትኤብሱ ላዕለ ቢጽክሙ።በእንተ እለ ኢይሬእይዋ ለመንግሥተ ሰማያት,But instead you are doing wrong and cheating—and you’re doing it to your own brothers and sisters. +ዐመ​ፀ​ኞች የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት እን​ደ​ማ​ይ​ወ​ርሱ አታ​ው​ቁ​ምን? አያ​ስ​ቱ​አ​ችሁ፤ ሴሰ​ኞች፥ ወይም ጣዖ​ትን የሚ​ያ​መ​ልኩ፥ ወይም አመ​ን​ዝ​ራ​ዎች፥ ወይም ቀላ​ጮች፥ ወይም በወ​ንድ ላይ ዝሙ​ትን የሚ​ሠሩ፥ የሚ​ሠ​ሩ​ባ​ቸ​ውም ቢሆኑ፤,ኢተአምሩኑ ከመ ዐማፅያን ወሀያድያን ኢይሬእይዋ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ኢያስሕቱክሙ ኢዘማውያን ወኢ እለ ያጣዕዉ ወኢ እለ ይኤብሱ በነፍስቶሙ ወኢ እለ የሐውሩ ወኢእለ የሐውርዎሙ።,"Don’t you know that people who are unjust won’t inherit God’s kingdom? Don’t be deceived. Those who are sexually immoral, those who worship false gods, adulterers, both participants in same-sex intercourse," +ሌቦች፥ ወይም ቀማ​ኞች፥ ወይም ሰካ​ሮች፥ ወይም ተሳ​ዳ​ቢ​ዎች፥ ወይም ነጣ​ቂ​ዎች፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት አይ​ወ​ር​ሱ​አ​ትም።,ወኢሰራቅያን ወኢተዐጋልያን ወኢሰካርያን ወኢጸኣልያን ወኢሀያድያን ኢይወርስዋ ለመንግሥተ እግዚአብሔር።,"thieves, the greedy, drunks, abusive people, and swindlers won’t inherit God’s kingdom." +እን​ግ​ዲህ እና​ንተ እን​ዲህ ስት​ሆኑ እነ​ማን ናችሁ? ነገር ግን በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም በአ​ም​ላ​ካ​ች​ንም መን​ፈስ ታጥ​ባ​ች​ኋል፤ ተቀ​ድ​ሳ​ች​ኋል፤ ጸድ​ቃ​ች​ኋ​ልም።ሰው​ነ​ትን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክብር ስለ ማድ​ረግ,አንትሙ እንከ መኑ አንትሙ እንዘ ከማሁ አንትሙ ወባሕቱ ኀፀቡክሙ ወቀደሱክሙ ወአጽደቁክሙ በስሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወበመንፈሱ ለአምላክነ።,"That is what some of you used to be! But you were washed clean, you were made holy to God, and you were made right with God in the name of the Lord Jesus Christ and in the Spirit of our God.Avoid sexual immorality" +በሆ​ነው ሁሉ ላይ ሥል​ጣን አለኝ፤ ግን ሁሉ የሚ​ጠ​ቅ​መኝ አይ​ደ​ለም፤ ሁሉም ይቻ​ለ​ኛል፤ ነገር ግን በእኔ ላይ እን​ዲ​ሠ​ለ​ጥን የማ​ደ​ር​ገው ምንም የለም።,ብየ ሥልጣን ላዕለ ኵሉ ዘኮነ ወአኮ ኵሉ ዘይበቍዐኒ ወኵሉ ይትከሀለኒ ወአልቦ ዘእሬሲ ይሠለጥ በላዕሌየ መኑሂ።,"I have the freedom to do anything, but not everything is helpful. I have the freedom to do anything, but I won’t be controlled by anything." +መብል ለሆድ ነው ፤ ሆድም ለመ​ብል ነው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ሁለ​ቱ​ንም ይሽ​ራ​ቸ​ዋል፤ ሥጋ​ች​ሁም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው እንጂ ለዝ​ሙት አይ​ደ​ለም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለሥ​ጋ​ችሁ ነው።,መብልዕ ለከርሥ ወከርሥኒ ለመብልዕ ወእግዚአብሔር ይስዕሮሙ ለክልኤሆሙ ወሥጋክሙሰ ኢኮነ ለዝሙት አላ ለእግዚአብሔር ወእግዚአብሔር ለሥጋክሙ።,"Food is for the stomach and the stomach is for food, and yet God will do away with both. The body isn’t for sexual immorality but for the Lord, and the Lord is for the body." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ከሙ​ታን ያስ​ነ​ሣው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እኛ​ንም በከ​ሃ​ሊ​ነቱ ያስ​ነ​ሣ​ናል።,ወእግዚአብሔር ዘአንሥኦ ለኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ እሙታን ያንሥአነ ኪያነሂ በኀይሉ።,God has raised the Lord and will raise us through his power. +ሥጋ​ችሁ የክ​ር​ስ​ቶስ አካል እንደ ሆነ አታ​ው​ቁ​ምን? እን​ግ​ዲህ የክ​ር​ስ​ቶ​ስን አካል ወስ​ዳ​ችሁ የአ​መ​ን​ዝራ አካል ታደ​ር​ጉ​ታ​ላ​ች​ሁን? አይ​ገ​ባም።,ኢተአምሩኑ ከመ አባሉ ለክርስቶስ ሥጋክሙ ትነሥኡኑ አባሎ ለክርስቶስ ወትሬስይዎ አባለ ዘማ ሐሰ።,"Don’t you know that your bodies are parts of Christ? So then, should I take parts of Christ and make them a part of someone who is sleeping around? No way!" +ከአ​መ​ን​ዝራ ጋር የተ​ገ​ናኘ ከእ​ር​ስዋ ጋር አንድ አካል እን​ዲ​ሆን አታ​ው​ቁ​ምን? መጽ​ሐፍ፥ “ሁለቱ አንድ አካል ይሆ​ናሉ” ብሎ​አ​ልና።,ኢተአምሩኑ ከመ ዘተደመረ ምስለ ዘማ አሐደ ሥጋ ይከውን ምስሌሃ እስመ ከማሁ ይቤ መጽሐፍ «ለይኩኑ ክልኤሆሙ አሐደ ሥጋ።»,"Don’t you know that anyone who is joined to someone who is sleeping around is one body with that person? The scripture says, “The two will become one flesh”." +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጋር የተ​ዋ​ሐደ ግን ከእ​ርሱ ጋር አንድ መን​ፈስ ይሆ​ናል።,ወዘሰ ተደመረ ምስለ እግዚአብሔር አሐደ መንፈሰ ይከውን ምስሌሁ።,The one who is joined to the Lord is one spirit with him. +ከዝ​ሙት ራቁ፤ ኀጢ​አት የሚ​ሠራ ሰው ሁሉ ከሥ​ጋው ውጭ ይሠ​ራ​ልና፤ ዝሙ​ትን የሚ​ሠራ ግን ራሱ በሥ​ጋው ላይ ኀጢ​አ​ትን ይሠ​ራል።,ጕዩ እምዝሙት እስመ ኵሉ ዘኀጢአተ ይገብር ሰብእ አፍኣ እምሥጋሁ ይገብር ወዘሰ ይዜሙ ለሊሁ በሥጋሁ ይኤብስ።,"Avoid sexual immorality! Every sin that a person can do is committed outside the body, except those who engage in sexual immorality commit sin against their own bodies." +ሥጋ​ችሁ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለተ​ቀ​በ​ላ​ች​ሁት በእ​ና​ንተ አድሮ ላለ ለመ​ን​ፈስ ቅዱስ ቤተ መቅ​ደስ እንደ ሆነ አታ​ው​ቁ​ምን? ለራ​ሳ​ች​ሁም አይ​ደ​ላ​ች​ሁም።,ኢተአምሩኑ ከመ ማኅደሩ ለመንፈስ ቅዱስ አንትሙ ዘኅዱር ላዕሌክሙ ዘነሣእክሙ እምኀበ እግዚአብሔር ወኢኮንክሙ ለርእስክሙ።,"Or don’t you know that your body is a temple of the Holy Spirit who is in you? Don’t you know that you have the Holy Spirit from God, and you don’t belong to yourselves?" +በዋጋ ተገ​ዝ​ታ​ች​ኋ​ልና፤ ስለ​ዚ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በሥ​ጋ​ችሁ አክ​ብ​ሩት።,በሤጥ ተሣየጠክሙ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በሥጋክሙ።,"You have been bought and paid for, so honor God with your body." +ስለ ጻፋ​ች​ሁ​ል​ኝስ ለሰው ወደ ሴት አለ​መ​ቅ​ረብ ይሻ​ለ​ዋል።,ወበእንተሰ ዘጸሐፍክሙ ሊተ ይኄይሶ ለብእሲ ኢቀሪበ አንስት።,"Now, about what you wrote: “It’s good for a man not to have sex with a woman.”" +ነገር ግን እን​ዳ​ት​ሴ​ስኑ ሰው ሁሉ በሚ​ስቱ ይወ​ሰን፤ ሴትም ሁላ በባ​ልዋ ትወ​ሰን።,ወከመሰ ኢትዘምዉ ኵሉ ብእሲ ይንበር በብእሲቱ ወኵላ ብእሲት ትንበር በምታ።,"Each man should have his own wife, and each woman should have her own husband because of sexual immorality." +ለሚ​ስ​ትም ባልዋ የሚ​ገ​ባ​ትን ያድ​ር​ግ​ላት፤ እን​ዲሁ ሚስ​ትም ለባ​ልዋ የሚ​ገ​ባ���ውን ታድ​ር​ግ​ለት።,ለብእሲትኒ ዘበርቱዕ ይግበር ላቲ ምታ ወከማሁ ብእሲትኒ ለምታ።,"The husband should meet his wife’s sexual needs, and the wife should do the same for her husband." +ሚስት በራ​ስዋ አካል ሥል​ጣን የላ​ትም፤ ሥል​ጣን ለባ​ልዋ ነው እንጂ፤ እን​ዲ​ሁም ባል በራሱ አካል ሥል​ጣን የለ​ውም፤ ሥል​ጣን ለሚ​ስቱ ነው እንጂ።,ብእሲትኒ ኢኮነት ብውሕተ ላዕለ ርእሳ ዘእንበለ ዳእሙ ለምታ ወከማሁ ብእሲኒ ኢኮነ ብውሐ ላዕለ ርእሱ ዘእንበለ ዳእሙ ለብእሲቱ።,"The wife doesn’t have authority over her own body, but the husband does. Likewise, the husband doesn’t have authority over his own body, but the wife does." +ለጸ​ሎት እን​ድ​ት​ተጉ ከም​ት​ስ​ማ​ሙ​በት ጊዜ ብቻ በቀር፥ ባልና ሚስት አት​ለ​ያዩ፤ ዳግ​መኛ ሰይ​ጣን ድል እን​ዳ​ያ​ደ​ር​ጋ​ችሁ በአ​ን​ድ​ነት ኑሩ፤ ሰው​ነ​ታ​ችሁ ደካማ ነውና ።,ወኢትትጋኀሡ አሐዱ እምካልኡ ዘእንበለ ዳእሙ በዘተበዋሕክሙ በዕድሜሁ ከመ ታስተርክቡ ለጸሎትክሙ ወካዕበ ተሀልዉ ኅቡረ ከመ ኢይጽባእክሙ ሰይጣን እስመ ድኩም ቱስሕተ ነፍስትክሙ።,Don’t refuse to meet each other’s needs unless you both agree for a short period of time to devote yourselves to prayer. Then come back together again so that Satan might not tempt you because of your lack of self-control. +ይህ​ንም የም​ላ​ችሁ እንደ ፈቃድ ነው እንጂ፥ ላዝ​ዛ​ችሁ አይ​ደ​ለም።,ወዘኒ ዘእብለክሙ አኮ ዘእኤዝዘክሙ።,I’m saying this to give you permission; it’s not a command. +ሰው ሁሉ እንደ እኔ ሊሆን እወ​ዳ​ለ​ሁና፤ ነገር ግን ሰው ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ አደ​ለው ጸጋ ይኑር፤ ግብሩ እን​ዲህ የሆነ አለና፤ ግብሩ ሌላ የሆ​ነም አለና።,እስመ እፈቅድ ኵሉ ሰብእ ይኩን ከማየ ወባሕቱ ለኵሉ በዘእግዚአብሔር ጸገዎ የሀሉ ቦ ዘከመዝ ግዕዙ ወቦ ዘካልእ ግዕዙ።,"I wish all people were like me, but each has a particular gift from God: one has this gift, and another has that one." +ነገር ግን ያላ​ገ​ቡ​ት​ንና አግ​ብ​ተው የፈ​ቱ​ትን እንደ እኔ ሆነው ቢኖሩ ይሻ​ላ​ቸ​ዋል እላ​ለሁ።,ወባሕቱ እብሎሙ ለእለ ኢያውሰቡ ወለመዓስብኒ ይኄይሶሙ ለእመ ነበሩ ከማየ።,I’m telling those who are single and widows that it’s good for them to stay single like me. +መታ​ገሥ ባይ​ችሉ ግን ያግቡ፤ በፍ​ት​ወት ከመ​ቃ​ጠል ማግ​ባት ይሻ​ላ​ልና።,ወለእመሰ ኢይክሉ ተዐግሦ ለያውስቡ እስመ ይኄይስ አውስቦ እምዋዕይ በፍትወት።,"But if they can’t control themselves, they should get married, because it’s better to marry than to burn with passion." +ያገ​ቡ​ት​ንም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትእ​ዛዝ አዝ​ዛ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ በራሴ ትእ​ዛ​ዝም አይ​ደ​ለም፤ ሚስ​ትም ከባ​ልዋ አት​ፋታ።,ወለእለሂ አውሰቡ እኤዝዞሙ በትእዛዘ እግዚአብሔር ወአኮ በትእዛዘ ርእስየ ብእሲትኒ ኢትትኃደግ ምስለ ምታ።,"I’m passing on the Lord’s command to those who are married: A wife shouldn’t leave her husband," +ከተ​ፋ​ታ​ችም ብቻ​ዋን ትኑር፤ ያለ​ዚያ ከባ​ልዋ ጋር ትታ​ረቅ፤ ባልም ሚስ​ቱን አይ​ፍታ።,ወእመኒ ተኀድገት ትንበርአ በከአ ወእመ አኮ ትትዓረቅ ምስለ ምታአ ወብእሲኒ ኢይኅድግ ብእሲቶ።,"but if she does leave him, then she should stay single or be reconciled to her husband. And a man shouldn’t divorce his wife." +ሌላ​ውን ግን ከራሴ እና​ገ​ራ​ለሁ፤ ከጌ​ታ​ች​ንም አይ​ደ​ለም፤ ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ችን መካ​ከል የማ​ታ​ምን፥ ባል​ዋ​ንም የም​ታ​ፈ​ቅር ከእ​ር​ሱም ጋር ለመ​ኖር የም​ት​ወድ ሚስት ያለ​ችው ሰው ቢኖር ሚስ​ቱን አይ​ፍታ።,ወባዕደሰ እነግር ለልየ ወአኮ ዘእምኀበ እግዚእነ ለእመቦ እምአኀዊነ ዘቦ ብእሲት እንተ ኢተአምን ወታፈቅር ምታ ወትፈቅድ ትንበር ምስሌሁ ኢይኅድግ ብእሲቶ።,"I’m telling everyone else : If a believer has a wife who doesn’t believe, and she agrees to live with him, then he shouldn’t divorce her." +ሴቲ​ቱም የማ​ያ​ም​ንና ሚስ​ቱ​ንም የሚ​ያ​ፈ​ቅር ከእ​ር​ስ​ዋም ጋር ሊኖር የሚ​ወድ ባል ቢኖ​ራት ባል​ዋን አት​ፍታ።,ወእመኒ ብእሲት ባቲ ምት ዘኢየአምን ወያፈቅር ብእሲቶ ወይፈቅድ ይንበር ምስሌሃ ኢትኅድግ ምታ።,"If a woman has a husband who doesn’t believe and he agrees to live with her, then she shouldn’t divorce him." +የማ​ያ​ምን ባል በሚ​ስቱ ይቀ​ደ​ሳ​ልና፤ የማ​ታ​ምን ሚስ​ትም በባ​ልዋ ትቀ​ደ​ሳ​ለ​ችና፤ ያለ​ዚ​ያማ ልጆ​ቻ​ቸው ርኩ​ሳን ይሆ​ናሉ፤ አሁን ግን ቅዱ​ሳን ናቸው።,እስመ ይትይቄደስ ብእሲኒ ዘኢየአምን በእንተ ብእሲቱ ወትትቄደስ ብእሲትኒ እንተ ኢተአምን በእንተ ምታ ወእመ አኮሰ ርኩሳነ ይከውኑ ውሉዶሙ ወይእዜሰ ቅዱሳን እሙንቱ።,"The husband who doesn’t believe belongs to God because of his wife, and the wife who doesn’t believe belongs to God because of her husband. Otherwise, your children would be contaminated by the world, but now they are spiritually set apart." +የማ​ያ​ምን ግን ቢፈታ ይፍታ፤ ወን​ድ​ምና እኅት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሰ​ላም ስለ ጠራ​ቸው እን​ደ​ዚህ ላለ ግብር አይ​ገ​ዙ​ምና።,ወእመሰ ዘኢየአምን ይፈቅድ ይኅድግ ለይኅድግ እስመ እኁነ ወእኅትነ ኢይትቀነዩ ለዘከመዝ እስመ ጸውዖሙ እግዚአብሔር ለሰላም።,"But if a spouse who doesn’t believe chooses to leave, then let them leave. The brother or sister isn’t tied down in these circumstances. God has called you to peace." +ሚስ​ትም ባል​ዋን ታድ​ነው እንደ ሆነ አታ​ው​ቅ​ምና፤ ባልም ሚስ​ቱን ያድ​ናት እንደ ሆነ አያ​ው​ቅ​ምና።,እስመ ኢተአምር ብእሲት ለእመ ታድኅኖ ለምታ ወኢየአምር ብእሲ ለእመ ያድኅና ለብእሲቱ።,How do you know as a wife if you will save your husband? Or how do you know as a husband if you will save your wife? +ነገር ግን ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ አደ​ለው፥ ሁሉም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ጠራው እን​ዲሁ ይኑር፤ ለአ​ብ​ያተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ና​ትም ሁሉ እን​ዲህ ሥር​ዐት እን​ሠ​ራ​ለን።,ወባሕቱ ኵሉ በከመ ከፈሎ እግዚአብሔር ወኵሉ በከመ ጸውዖ እግዚአብሔር ከማሁ የሀሉ ወከመዝ ንኤዝዝ ለኵሉ አብያተ ክርስቲያናት።,"Nevertheless, each person should live the kind of life that the Lord assigned when he called each one. This is what I teach in all the churches." +ተገ​ዝሮ ሳለ የተ​ጠራ ቢኖር አለ​መ​ገ​ዘ​ርን አይ​መኝ፤ ያል​ተ​ገ​ዘ​ረም ቢጠራ ከዚያ ወዲያ አይ​ገ​ዘር።,ለእመቦ ዘተጸውዐ እንዘ ግዙር ውእቱ ኢይንሣእ ቍልፈተ ወእመሰ ቈላፍ ተጸውዐ ኢይትገዘር እንከ።,"If someone was circumcised when called, he shouldn’t try to reverse it. If someone wasn’t circumcised when he was called, he shouldn’t be circumcised." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትእ​ዛዝ መጠ​በቅ ነው እንጂ መገ​ዘ​ርም አይ​ጠ​ቅ​ምም፤ አለ​መ​ገ​ዘ​ርም አይ​ጎ​ዳም።ወደ ሃይ​ማ​ኖት ስለ መጠ​ራት,ተገዝሮሂ ኢይበቍዕ ወኢተገዝሮሂ ኢያሰልጥ ዘእንበለ ዳእሙ ዐቂበ ትእዛዘ እግዚአብሔር።በእንተ ጽዋዔ ሃይማኖት,Circumcision is nothing; not being circumcised is nothing. What matters is keeping God’s commandments. +ሁሉ እንደ ተጠራ እን​ዲሁ ይኑር።,ወኵሉ ዘከመ ተጸውዐ ከማሁ ለየሀሉ።,Each person should stay in the situation they were in when they were called. +አንተ ባርያ ሳለህ ብታ​ምን አያ​ሳ​ዝ​ንህ፤ የሚ​ቻ​ልህ ከሆነ ግን ነጻ​ነ​ት​ህን አግኝ።,ወእመኒ ገብር አንተ ወቦእከ ኢያኅዝንከ ወእመሰ ይትከሀለከ ንሣእ ግዕዛነከ።,"If you were a slave when you were called, don’t let it bother you. But if you are actually able to be free, take advantage of the opportunity." +የተ​ጠራ ባሪያ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ነጻ​ነት ያለው ነውና፤ እን​ዲሁ ነጻ​ነት ያለ​ውም ከተ​ጠራ የክ​ር​ስ​ቶስ ባርያ ነው።,እስመ ገብር ዘተጸውዐ አግዓዛይ ውእቱ በኀበ እግዚአብሔር ወከማሁ አግዓዛይኒ ለእመ ተጸውዐ ገብረ ክርስቶስ ውእ��።,"Anyone who was a slave when they were called by the Lord has the status of being the Lord’s free person. In the same way, anyone who was a free person when they were called is Christ’s slave." +በዋጋ ገዝ​ቶ​አ​ች​ኋ​ልና የሰው ተገ​ዦች አት​ሁኑ።,በሤጥ ተሣየጠክሙ ኢትኩኑ አግብርተ ሰብእ።,You were bought and paid for. Don’t become slaves of people. +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሁላ​ች​ሁም በተ​ጠ​ራ​ች​ሁ​በት እን​ዲሁ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኑሩ።ስለ ደና​ግ​ልና ስለ መዓ​ስ​ባት,ወኵልክሙ አኀዊነ በዘተጸዋዕክሙ ከማሁ ሀልዉ በእግዚአብሔር።በእንተ ዐቂበ ድንግልና,"So then, brothers and sisters, each of you should stay with God in the situation you were in when you were called." +ስለ ደና​ግ​ልም የም​ነ​ግ​ራ​ችሁ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትእ​ዛዝ አይ​ደ​ለም፤ ታማኝ እን​ድ​ሆን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይቅር ያለኝ እንደ መሆኔ ምክ​ሬን እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ እንጂ።,ወእንበይነ ደናግልኒ ኢኮነ ትእዛዘ እግዚአብሔር ዘእብለክሙ ዳእሙ እነግረክሙ በምክርየ እምከመሰ ተሣሀለኒ እግዚአብሔር ከመ እኩን ምእመነ።,"I don’t have a command from the Lord about people who have never been married, but I’ll give you my opinion as someone you can trust because of the Lord’s mercy." +ነገር ግን እን​ዲህ ይመ​ስ​ለ​ኛል፤ በግድ ይህ ሊመ​ረጥ ይሻ​ላ​ልና እን​ዲህ ሆኖ ቢኖር ለሰው ይሻ​ለ​ዋል።,ወባሕቱ ይመስለኒሰ ከመዝ እስመ ይኄይስ በግብር ይትፈቀድ ዝንቱ ይኄይሶ ለሰብእ ከመዝ የሀሉ።,So I think this advice is good because of the present crisis: Stay as you are. +ከሚ​ስ​ትህ ጋር ሳለህ ከእ​ር​ስዋ መፋ​ታ​ትን አትሻ፤ ሚስት ከሌ​ለህ ግን ሚስ​ትን አትሻ።,እምከመ ሀሎከ ምስለ ብእሲትከ ኢትፍቅድ ተኃድጎ ምስሌሃ ወእመሰ አልብከ ብእሲት ኢትፍቅድ አንስተ ወእመሰ አውሰብከ ኢጌገይከ።,"If you are married, don’t get a divorce. If you are divorced, don’t try to find a spouse." +ብታ​ገ​ባም ኀጢ​አት አይ​ሆ​ን​ብ​ህም፤ ድን​ግ​ሊ​ቱም ባል ብታ​ገባ ኀጢ​አት አይ​ሆ​ን​ባ​ትም፤ ያገቡ ግን ለራ​ሳ​ቸው ድካ​ምን ይሻሉ፤ እኔም ይህን የም​ላ​ችሁ ስለ​ማ​ዝ​ን​ላ​ችሁ ነው።,ወእመኒ አውሰበት ድንግል ብእሴ ኢይከውና ኀጢአተ እስመ እሙንቱ ከመዝ ወእለሰ አውሰቡ መቅሠፍተ ኀሠሡ ለርእሶሙ ወአንሰ እስመ እምሕከክሙ ዘእብለክሙ ዘኒ።,"But if you do marry, you haven’t sinned; and if someone who hasn’t been married gets married, they haven’t sinned. But married people will have a hard time, and I’m trying to spare you that." +ነገር ግን ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን እን​ዲህ ይቀ​ናል፤ የዚህ ዓለም ኑሮ ሁሉ ሊያ​ልፍ ቀር​ቦ​አ​ልና፤ አሁ​ንም ያገቡ እን​ዳ​ላ​ገቡ ይሆ​ናሉ።,ወባሕቱ ከመዝ ይረትዕ አኀዊነ እስመ አልጸቀ ይኅልፍ ኵሉ ንብረተ ዝ ዓለም ወይእዜኒ እለኒ አውሰቡ ይከውኑ ከመ ዘኢያውሰቡ።,"This is what I’m saying, brothers and sisters: The time has drawn short. From now on, those who have wives should be like people who don’t have them." +ያለ​ቀሱ እን​ዳ​ላ​ለ​ቀሱ ይሆ​ናሉ፤ ደስ ያላ​ቸ​ውም ደስ እን​ዳ​ላ​ላ​ቸው ይሆ​ናሉ፤ የሸ​ጡም እን​ዳ​ል​ሸጡ ይሆ​ናሉ፤ የገ​ዙም እን​ዳ​ል​ገዙ ይሆ​ናሉ።,ወእለኒ ይበክዩ ከመ ዘኢበከዩ ወእለኒ ይትፌሥሑ ከመ ዘኢተፈሥሑ ወእለኒ ተደለዉ ከመ ዘኢተደለዉ ወእለኒ ይሣየጡ ከመ ዘኢተሣየጡ ወእለኒ ይመልኩ ከመ ዘኢመለኩ።,Those who are sad should be like people who aren’t crying. Those who are happy should be like people who aren’t happy. Those who buy something should be like people who don’t have possessions. +የበሉ እን​ዳ​ል​በሉ ይሆ​ናሉ፤ የጠ​ጡም እን​ዳ​ል​ጠጡ ይሆ​ናሉ፤ የዚህ ዓለም ተድላ ሁሉ ያል​ፋ​ልና።,ወእለኒ ይበልዑ ከመ ዘኢበልዑ ወእለኒ ይሰትዩ ከመ ዘኢሰትዩ እስመ ኵሉ ተድላ ዝ ዓለም የኀልፍ።,"Those who use the world should be like people who aren’t preoccupied with it, because this world in its present form is passing away." +እኔስ ያለ አሳብ ልት​ኖሩ እወ​ዳ​ለሁ፤ ያላ​ገባ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ ሊያ​ሰ​ኘው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ነገር ያስ​ባ​ልና።,አንሰ እፈቅድ ለክሙ ዘእንበለ ኀዘን ተሀልዉ እስመ ዘኢያውሰበ ይኄልዮ ለእግዚአብሔር በዘያሠምሮ ለእግዚአብሔር።,I want you to be free from concerns. A man who isn’t married is concerned about the Lord’s concerns—how he can please the Lord. +ያገባ ግን ሚስ​ቱን ደስ ሊያ​ሰኝ የዚ​ህን ዓለም ኑሮ ያስ​ባል።,ወዘሰ አውሰበ ይኄሊ ንብረተ ዝንቱ ዓለም በዘያሠምራ ለብእሲቱ።,But a married man is concerned about the world’s concerns—how he can please his wife. +እን​ዲህ ከሆነ ግን ተለ​ያየ፤ አግ​ብታ የፈ​ታች ሴትም ያላ​ገ​ባች ድን​ግ​ልም ብት​ሆን ነፍ​ስ​ዋም ሥጋ​ዋም ይቀ​ደስ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ታስ​በ​ዋ​ለች፤ ያገ​ባች ግን ባል​ዋን ደስ ልታ​ሰኝ የዚ​ህን ዓለም ኑሮ ታስ​ባ​ለች።,ወባሕቱ ተናፈቀ ወብእሲትኒ መዓስብት ወድንግልኒ እንተ ኢያውሰበት ትኄልዮ ለእግዚአብሔር ከመ ይትቀደስ ሥጋሃኒ ወነፍሳኒ ወእንተሰ አውሰበት ትኄሊ ንብረተ ዝ ዓለም በዘታደሉ ለምታ።,His attention is divided. A woman who isn’t married or who is a virgin is concerned about the Lord’s concerns so that she can be dedicated to God in both body and spirit. But a married woman is concerned about the world’s concerns—how she can please her husband. +ይህ​ንም የም​ላ​ችሁ እን​ዲ​ጠ​ቅ​ማ​ችሁ ነው፤ ላጠ​ም​ዳ​ችሁ ግን አይ​ደ​ለም፤ ኑሮ​አ​ችሁ አንድ ወገን እን​ዲ​ሆ​ንና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያለ​መ​ጠ​ራ​ጠር እን​ድ​ታ​ገ​ለ​ግ​ሉት ነው እንጂ።,ወዘኒ ዘእብለክሙ በዘይበቍዐክሙ ወአኮ ከመ አሥግርክሙ ዳእሙ ከመ ዕሩየ ይኩን ንብረትክሙ ወትፀመድዎ ለእግዚአብሔር ዘእንበለ ኑፋቄ።,I’m saying this for your own advantage. It’s not to restrict you but rather to promote effective and consistent service to the Lord without distraction. +በሸ​መ​ገለ ጊዜ ስለ ድን​ግ​ል​ናው እን​ደ​ሚ​ያ​ፍር የሚ​ያ​ስብ ሰው ቢኖር እን​ዲህ ሊሆን ይገ​ባል፤ የወ​ደ​ደ​ውን ያድ​ርግ፤ ቢያ​ገ​ባም ኀጢ​አት የለ​በ​ትም።,ወእመሰ ቦ ዘይኄሊ ከመ ዘየኀፍር በእንተ ድንግልናሁ አመ ልህቀ ከመዝ ርቱዕ ይኩን ዘፈቀደ ይግበር ወአልቦ ኀጢአት ለእመ አውሰበ።,"If someone thinks he is acting inappropriately toward an unmarried woman whom he knows, and if he has strong feelings and it seems like the right thing to do, he should do what he wants—he’s not sinning—they should get married." +በልቡ የቈ​ረ​ጠና ያላ​ወ​ላ​ወለ ግን የወ​ደ​ደ​ውን ሊያ​ደ​ርግ ይች​ላል፤ ግድም አይ​በ​ሉት፤ ድን​ግ​ል​ና​ው​ንም ይጠ​ብቅ ዘንድ በልቡ ቢጸና መል​ካም አደ​ረገ።,ወዘሰ አጥብዐ በልቡ ወአልቦ ሁከት ብውሕ ሎቱ ዘፈቀደ ይግበር ወኢያገብርዎ ወእመኒ አጥብዐ ይዕቀብ ድንግልናሁ በልቡ ሠናየ ገብረ።,"But if a man stands firm in his decision, and doesn’t feel the pressure, but has his own will under control, he does right if he decides in his own heart not to marry the woman." +ድን​ግ​ሊ​ቱን ያገባ መል​ካም አደ​ረገ፤ ያላ​ገባ ግን የም​ት​ሻ​ለ​ውን አደ​ረገ።,ወዘኒ አውሰበ ድንግለ ሠናየ ገብረ ወዘሰ ኢያውሰበ እንተ ትኄይስ ገብረ።,"Therefore, the one who marries the unmarried woman does right, and the one who doesn’t get married will do even better." +ሴት ባልዋ በሕ​ይ​ወት ሳለ የታ​ሠ​ረች ናት፤ ባልዋ የሞተ እንደ ሆነ ግን ነጻ ናት፤ የወ​ደ​ደ​ች​ውን ታግባ፤ ነገር ግን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይሁን።,ብእሲትኒ እስርት ይእቲ አምጣነ ሕያው ምታ ወእመሰ ሞተ ምታ አግዓዛይት ይእቲ ዘፈቀደት ታውስብ ወባሕቱ እምእመናን በእግዚአብሔር።,"A woman is obligated to stay in her marriage as long as her husband is alive. But if her husband dies, she is free to marry whomever she wants, only it should be a believer in the Lord." +በም​ክሬ ጸንታ እን​ዲሁ ብት���ኖር ግን ብፅ​ዕት ናት፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መን​ፈስ በእኔ ላይ ያለ ይመ​ስ​ለ​ኛል።,ወእመሰ አጥብአት ለእግዚአብሔር ብፅዕት ይእቲ ለእመ ነበረት በምክርየ ወሊተሰ ይመስለኒ መንፈሰ እግዚአብሔር ብየ።,"But in my opinion, she will be happier if she stays the way she is. And I think that I have God’s Spirit too." +ለጣ​ዖ​ታት ስለ​ሚ​ሠዉ መሥ​ዋ​ዕ​ቶች ሁላ​ች​ንም ዕው​ቀት እን​ዳ​ለን እና​ው​ቃ​ለን፤ ዕው​ቀት ያስ​ታ​ብ​ያል፤ ፍቅር ግን ያን​ጻል።,ወበእንተኒ እለ ይዘብሑ ለአማልክት ነአምር ከመ ኵልነ ብነ ልብ ወአእምሮሰ ያስተዔቢ ወተፋቅሮ የሐንጽ።,"Now concerning meat that has been sacrificed to a false god: We know that we all have knowledge. Knowledge makes people arrogant, but love builds people up." +ዐወ​ቅሁ የሚል ቢኖር፥ ሊያ​ውቅ የሚ​ገ​ባ​ውን ገና አላ​ወ​ቀም።,ወእመ ቦ ዘይብል አእመርኩ ዓዲ ኢያእመረ ዘይደልዎ ያእምር።,"If anyone thinks they know something, they don’t yet know as much as they should know." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ወድ ሰው ግን እርሱ በእ​ርሱ ዘንድ በእ​ው​ነት የታ​ወቀ ነው።,ወዘሰ ያፈቅሮ ለእግዚአብሔር ውእቱኬ ዘበአማን አእመረ።,"But if someone loves God, then they are known by God." +ለጣ​ዖ​ታት የተ​ሠ​ዋ​ውን ስለ​መ​ብ​ላት ግን ጣዖት ሁሉ በዓ​ለም ከንቱ እን​ደ​ሆነ፥ ከአ​ንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በቀር ሌላ አም​ላክ እን​ደ​ሌለ እና​ው​ቃ​ለን።,ወበእንተሰ መባልዕት ዘይዘብሑ ለአማልክት ነአምር ከመ ከንቱ እሙንቱ በውስተ ዓለም ወአልቦ አምላክ ዘእንበለ አሐዱ እግዚአብሔር።,"So concerning the actual food involved in these sacrifices to false gods, we know that a false god isn’t anything in this world, and that there is no God except for the one God." +አማ​ል​ክት የሚ​ሉ​አ​ቸው ነገ​ሮች አሉና፤ በሰ​ማ​ይም ቢሆን፥ በም​ድ​ርም ቢሆን፥ ብዙ አማ​ል​ክ​ትና ብዙ ጌቶች ቢኖሩ፥,እስመ ቦ እለ ይብልዎሙ አማልክተ እመኒ ዘውስተ ሰማይ ወእመኒ ዘውስተ ምድር ወእለሰ ብዙኃን አማልክቲሆሙ ብዙኃን አጋንንቲሆሙ።,"Granted, there are so-called “gods,” in heaven and on the earth, as there are many gods and many lords." +ለእ​ኛስ ሁሉ ከእ​ርሱ የሆነ፥ እኛም ለእ​ርሱ የሆን አንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አብ አለን፤ ሁሉ በእ​ርሱ የሆነ፥ እኛም በእ​ርሱ የሆን አንድ ጌታ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም አለን።,ወለነሰኬ አሐዱ እግዚአብሔር አብ ዘኵሉ እምኔሁ ወንሕነኒ ቦቱ ወአሐዱ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘኵሉ በእንቲኣሁ ወንሕነኒ ቦቱ።,"However, for us believers,There is one God the Father.All things come from him, and we belong to him.And there is one Lord Jesus Christ.All things exist through him, and we live through him." +ነገር ግን ሁሉ የሚ​ያ​ው​ቀው አይ​ደ​ለም፤ እስከ ዛሬ በጣ​ዖ​ታት ልማድ፥ ለጣ​ዖት የተ​ሠ​ዋ​ውን የሚ​በሉ አሉ፤ ኅሊ​ና​ቸ​ውም ደካማ ስለ​ሆነ ይረ​ክ​ሳል።,ወባሕቱ አኮ ኵሉ ዘየአምሮ ሀለዉ እለ በልማደ አማልክት እስከ ዮም ይበልዑ ዘይዘብሑ ለአማልክት ወይረኵሱ በኢያጥብዖቶሙ።,"But not everybody knows this. Some are eating this food as though it really is food sacrificed to a real idol, because they were used to idol worship until now. Their conscience is weak because it has been damaged." +መብል ግን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አያ​ደ​ር​ሰ​ንም፤ ብን​በ​ላም አይ​ረ​ባ​ንም፤ ባን​በ​ላም አይ​ጎ​ዳ​ንም።,ወመብልዕሰ ኢያሰልጠነ በኀበ እግዚአብሔር በሊዕኒ ኢያረብሐነ ወኢያነክየነ።,"Food won’t bring us close to God. We’re not missing out if we don’t eat, and we don’t have any advantage if we do eat." +ነገር ግን እና​ን​ተን በማ​የት ሌላው እን​ዳ​ይ​ሰ​ና​ከል ተጠ​ን​ቀቁ።,ወባሕቱ ዑቁ ባዕድ ኢይስሐት በርእየ ዚኣክሙ።,But watch out or else this freedom of yours might be a problem for those who are weak. +አንተ አማኙ በጣ​ዖት ቤት በማ​ዕድ ተቀ​ም​ጠህ ያየህ ቢኖር ያ ልቡ ደካማ የሆነ ሰው ወዲ​ያው ለጣ​ዖት የተ​ሠ​ዋ​ውን ደፍሮ ይበ​ላል።,ለእመቦ ዘርእየከ አንተ ዘተአምን እንዘ ትረፍቅ ውስተ ቤተ አማልክት ያጠብዕ ሶቤሃ ዝኩ ዘቀዳሚ ንፉቅ ልቡ ወይበልዕ ዝቡሐ ለአማልክት።,Suppose someone sees you eating in an idol’s temple. Won’t the person with a weak conscience be encouraged to eat the meat sacrificed to false gods? +ክር​ስ​ቶስ ስለ እርሱ የሞ​ተ​ለት ያ ደካማ ወን​ድም አን​ተን በማ​የት ይጎ​ዳል።,ወይመውት ዝኩ ድኩመ ልብ በርእየ ዚኣከ እኁነ ዘበእንቲኣሁ ሞተ ክርስቶስ።,The weak brother or sister for whom Christ died is destroyed by your knowledge. +በባ​ል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ችሁ ላይ እን​ዲህ የም​ት​በ​ድሉ ከሆነ ደካማ ሕሊ​ና​ቸ​ው​ንም የም​ታ​ቈ​ስሉ ከሆነ ክር​ስ​ቶ​ስን ትበ​ድ​ላ​ላ​ችሁ።,ወለእመ ከመዝ ትኤብሱ ላዕለ ቢጽክሙ ወታወድቁ ልቦሙ ለድኩማን ለክርስቶስኬ አበስክሙ።,You sin against Christ if you sin against your brothers and sisters and hurt their weak consciences this way. +ነገር ግን በመ​ብል ምክ​ን​ያት ወን​ድሜ የሚ​ሰ​ና​ከል ከሆነ ወን​ድ​ሜን እን​ዳ​ላ​ሰ​ና​ክል ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሥጋን አል​በ​ላም።,ወእመሰ እንበይነ መብልዕ ይስሕት ቢጽየ ኢይበልዕ ሥጋ ለዝሉፉ ከመ ኢያስሕት ቢጽየ።,"This is why, if food causes the downfall of my brother or sister, I won’t eat meat ever again, or else I may cause my brother or sister to fall." +እኔ ነጻ አይ​ደ​ለ​ሁ​ምን? ሐዋ​ር​ያስ አይ​ደ​ለ​ሁ​ምን? ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ያየሁ አይ​ደ​ለ​ሁ​ምን? እና​ን​ተስ በጌ​ታ​ችን ሥራዬ አይ​ደ​ላ​ች​ሁ​ምን?,ኢኮንኩኑ አግዓዜ ወኢኮንኩኑ ሐዋርያ አኮኑ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘርኢኩ ወኢኮንክሙኑ አንትሙ ግብርየ በእግዚእነ።,Am I not free? Am I not an apostle? Haven’t I seen Jesus our Lord? Aren’t you my work in the Lord? +ለሌ​ሎች ሐዋ​ር​ያ​ቸው ባል​ሆ​ንም ለእ​ና​ን​ተስ ሐዋ​ር​ያ​ችሁ እኔ ነኝ፤ በጌ​ታ​ችን የሐ​ዋ​ር​ያ​ነቴ ማኅ​ተም እና​ንተ ናች​ሁና።,ወእመኒ ለባዕዳን ኢኮንኩ ሐዋርያሆሙ ለክሙሰ አነ ሐዋርያክሙ እስመ ማኅተማ ለመጽሐፍየ አንትሙ ውእቱ በእግዚእነ።,"If I’m not an apostle to others, at least I am to you! You are the seal that shows I’m an apostle." +ለሚ​ከ​ራ​ከ​ሩኝ መልሴ እን​ዲህ ነው።,ወከመዝ ቅስትየ ለእለ ይትዋቀሡኒ።,This is my defense against those who criticize me. +በውኑ ልን​በ​ላና ልን​ጠጣ አይ​ገ​ባ​ን​ምን?,ቦኑ ኢይከውነነ ንብላዕሂ ወንስተይሂ።,Don’t we have the right to eat and drink? +እንደ ሌሎች ሐዋ​ር​ያት ሁሉና፥ እንደ ጌታ​ችን ወን​ድ​ሞች እንደ ኬፋም ከሴ​ቶች እኅ​ታ​ች​ንን ይዘን ልን​ዞር አይ​ገ​ባ​ን​ምን?,ወትትልወነ እኅትነ እምአንስት ከመ ኵሉ ሐዋርያት ወከመ አኀዊሁ ለእግዚእነ ወከመ ኬፋ።,"Don’t we have the right to travel with a wife who believes like the rest of the apostles, the Lord’s brothers, and Cephas?" +ወይስ ሥራን ለመ​ተው መብት የሌ​ለን እኔና በር​ና​ባስ ብቻ ነን?,ሊተኑ ዳእሙ ወለበርናባስ አሕረሙ ለነ ስራሐ።,Or is it only I and Barnabas who don’t have the right to not work for our living? +የሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ልም ምግ​ቡን ያገኝ ዘንድ ነው፤ ወይን ተክሎ ፍሬ​ውን የማ​ይ​በላ ማን ነው? መን​ጋ​ው​ንስ ጠብቆ ወተ​ቱን የማ​ይ​ጠጣ ማን ነው?,ወዘኒ ይፀመድ ከመ ይርከብ ሲሳዮ መኑ ዘይተክል ወይነ ወኢይበልዕ ቀምሖ ወመኑ ዘይርዒ መርዔቶ ወኢይሰቲ ሐሊቦ።,Who joins the army and pays their own way? Who plants a vineyard and doesn’t eat its fruit? Who shepherds a flock and doesn’t drink its milk? +በውኑ ለሰው ይም​ሰል እና​ገ​ራ​ለ​ሁን? የሙሴ መጽ​ሐፍ ኦሪ​ትስ እን​ዲህ ብሎ የለ​ምን፦,ቦኑ ለአድልዎ ለሰብእ እብል አኮኑ ኦሪትኒ ይቤ ከመዝ።,"I’m not saying these things just based on common sense, am I? Doesn’t the Law itself say these things?" +“እህ​ል​ህን በም​ታ​በ​ራ​ይ​በት ጊዜ የበ​ሬ​ውን አፉን አት​ሰ​ረው።” እን​ግ​ዲህ ይህን የጻፈ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሬ አሳ​ዝ​ኖት ነውን?,መጽሐፈ ሙሴ «ኢትፍፅሞ አፉሁ ለላሕም ሶበ ታከይድ እክለከ።» ላሕምኑ እንከ አጽሐቆ ለእግዚአብሔር ዘዘንተ ይጽሕፍ።,"In Moses’ Law it’s written: “You will not muzzle the ox when it is threshing”. Is God worried about oxen," +ይህን የሚ​ለው ፈጽሞ ስለ እኛ አይ​ደ​ለ​ምን? የሚ​ያ​ርስ በተ​ስፋ ሊያ​ርስ፥ የሚ​ያ​በ​ራ​ይም እን​ዲ​ካ​ፈል በተ​ስፋ ሊያ​በ​ራይ ስለ​ሚ​ገ​ባው በእ​ው​ነት ስለ እኛ ተጽ​ፎ​አል።,አላ አርአየ ከመ በእንቲኣነ ይቤ ወበእንቲኣነ ጸሐፈ እስመ ርቱዕ ዘኒ የሐርስ እንዘ ይሴፎ ምርካቦ የሐርስ ወዘኒ ያከይድ እክለ እንዘ ይሴፎ ምርካቦ ያከይድ።,or did he say this entirely for our sake? It was written for our sake because the one who plows and the one who threshes should each do so with the hope of sharing the produce. +እኛ መን​ፈ​ሳ​ዊ​ውን ነገር ከዘ​ራ​ን​ላ​ችሁ ሥጋ​ዊ​ውን ነገር ብና​ጭድ ታላቅ ነገር ነውን?,ወእመሰ ንሕነ ዘራዕነ ለክሙ ዘመንፈስ ቅዱስ ዐቢይኑ ውእቱ ሶበ ንሕነ ነአርር ለክሙ ዘሥጋ ሰብእ።,"If we sowed spiritual things in you, is it so much to ask to harvest some material things from you?" +በእኛ ሹመት ሌላ የሚ​ቀ​ድ​መን ከሆነ የሚ​ሻ​ላ​ች​ሁን እና​ንተ ታው​ቃ​ላ​ችሁ፤ እኔ ይህን አል​ፈ​ለ​ግ​ሁ​ትም፤ ነገር ግን የክ​ር​ስ​ቶ​ስን ትም​ህ​ርት እን​ዳ​ላ​ሰ​ና​ክል በሁሉ እታ​ገ​ሣ​ለሁ።,ወእመሰ ባዕድ ይቀድመነ በሢመተ ዚኣነ ለሊክሙ ተአምሩ ዘይኄይሰክሙ ወአንሰ ለዝኒ ኢፈቀድክዎ ወባሕቱ በኵሉ እትዔገሥ ከመ ኢያዕቅፍ ትምህርቶ ለክርስቶስ።በእንተ ሥዩማነ ቤተ እግዚአብሔር,"If others have these rights over you, don’t we deserve them all the more? However, we haven’t made use of this right, but we put up with everything so we don’t put any obstacle in the way of the gospel of Christ." +የጣ​ዖ​ታቱ ካህ​ናት የጣ​ዖ​ታ​ቱን መባ እን​ደ​ሚ​በሉ አታ​ው​ቁ​ምን? መሠ​ዊ​ያ​ውን የሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ሉም መሥ​ዋ​ዕ​ቱን እን​ደ​ሚ​ካ​ፈሉ አታ​ው​ቁ​ምን? ለቤተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሹሞች መተ​ዳ​ደ​ሪ​ያ​ቸው የቤተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መባ ነው።,ኢተአምሩኑ ከመ ገነውተ አማልክት ይሴሰዩ መባኦሙ ለአማልክት ወእለኒ ይፀመዱ ምሥዋዐ ይትካፈሉ መሥዋዕተ ወለሥዩማነ ቤተ እግዚአብሔር መባአ ቤተ እግዚአብሔር ምርካቦሙ።,"Don’t you know that those who serve in the temple get to eat food from the temple, and those who serve at the altar share part of what is sacrificed on the altar?" +ጌታ​ች​ንም እን​ዲሁ ወን​ጌ​ልን ለሚ​ያ​ስ​ተ​ምሩ ሰዎች ለሕ​ይ​ወ​ታ​ቸው መተ​ዳ​ደ​ሪያ በዚ​ያው ወን​ጌ​ልን በማ​ስ​ተ​ማር ይሆን ዘንድ አዘዘ።,ወእግዚእነሂ ከማሁ አዘዘ ለእለ ይሜህሩ ትምህርተ ወንጌል በውእቱ ምህሮ ወንጌል ይኩኖሙ ምርካቦሙ ለሕይወቶሙ።,"In the same way, the Lord commanded that those who preach the gospel should get their living from the gospel." +እኔ ግን ይህ​ንም ቢሆን አል​ፈ​ቀ​ድ​ሁ​ትም፤ ይህን የጻ​ፍ​ሁም ይህን እን​ዳ​ገኝ ብዬ አይ​ደ​ለም፤ እኔ ግን ምስ​ጋ​ናዬ ከሚ​ቀ​ር​ብኝ ሞት ይሻ​ለ​ኛል።,ወአንሰ ለዝኒ ኢፈቀድክዎ ወአኮ ዘንተ ብሂልየ እርከብ ዘጸሐፍኩ ዘንተ ወሊተሰ ይኄይሰኒ መዊት እምይትበሐነነኒ ምዝጋናየ።,But I haven’t taken advantage of this. And I’m not writing this so that it will be done for me. It’s better for me to die than to lose my right to brag about this! +ወን​ጌ​ልን ባስ​ተ​ም​ርም መመ​ስ​ገን አይ​ገ​ባ​ኝም፤ ታዝዤ አድ​ር​ጌ​ዋ​ለ​ሁና፤ ወን​ጌ​ልን ባላ​ስ​ተ​ምር ደግሞ ወዮ​ልኝ።,ወእመኒ መሀርኩ ኢይከውነኒ ምዝጋና እስመ በትእዛዝ ገበርኩ ወእመኒ ኢመሀርኩ አሌ ሊተ።,"If I preach the gospel, I have no reason to brag, since I’m obligated to do it. I’m in trouble if I don’t preach the gospel." +ይህ​ንስ በፈ​ቃዴ አድ​ር​ጌው ብሆን ዋጋ​ዬን ባገ​ኘሁ ነበር፤ በግድ ከሆነ ግን በተ​ሰ​ጠኝ መጋ​ቢ​ነት አገ​ለ​ገ​ልሁ።,ወእመሰ ዘእምፈቃድየ ገበርክዎ ለዝንቱ እምረከብኩ ዐስብየ ወእመሰ ዘበግብር ምግበ በዘአመገቡኒ ተልእኩ።,"If I do this voluntarily, I get rewarded for it. But if I’m forced to do it, then I’ve been charged with a responsibility." +እን​ግ​ዲህ ዋጋዬ ምን​ድን ነው? ወን​ጌ​ልን ባስ​ተ​ም​ርም በሹ​መቴ የማ​ገ​ኘው ሳይ​ኖር ወን​ጌ​ልን ያለ ዋጋ እን​ዳ​ስ​ተ​ምር ባደ​ርግ ነው።ብዙ​ዎ​ችን ስለ መጥ​ቀም,ምንት እንከ ዕሴትየ ለእመ መሀርኩ እሬሲ ከመ እምሀር ዘእንበለ ዐስብ ዘአልብየ ምርካብ በውስተ ሢመትየ።በእንተ ረብኀ ብዙኃን,"What reward do I get? That when I preach, I offer the good news free of charge. That’s why I don’t use the rights to which I’m entitled through the gospel." +እኔ ከሁሉ ይልቅ ነጻ ስሆን ብዙ​ዎ​ችን ወደ ሃይ​ማ​ኖት እሰ​በ​ስ​ባ​ቸው ዘንድ እንደ ባሪያ ራሴን ለሁሉ አስ​ገ​ዛሁ።,እስመ እንዘ አግዓዚ አነ እምኵሉ አቅነይኩ ርእስየ ለኵሉ ከመ አስተጋብኦሙ ለብዙኃን ኀበ ሃይማኖት።,"Although I’m free from all people, I make myself a slave to all people, to recruit more of them." +አይ​ሁ​ድን እጠ​ቅ​ማ​ቸው ዘንድ ለአ​ይ​ሁድ እንደ አይ​ሁ​ዳዊ ሆን​ሁ​ላ​ቸው፤ ከኦ​ሪት በታች ያሉ​ትን እጠ​ቅም ዘንድ እኔ ራሴ ከኦ​ሪት በታች ሳል​ሆን ከኦ​ሪት በታች ላሉት ከኦ​ሪት በታች እን​ዳለ ሰው ሆን​ሁ​ላ​ቸው።,ወኮንክዎሙ ለአይሁድ ከመ አይሁዳዊ ከመ አስተጋብኦሙ ለአይሁድ ወኮንክዎሙ ለእለ ውስተ ሕገ ኦሪት ከመ ዘውስተ ሕገ ኦሪት ከመ አስተጋብኦሙ ለእለ ውስተ ሕገ ኦሪት።,"I act like a Jew to the Jews, so I can recruit Jews. I act like I’m under the Law to those under the Law, so I can recruit those who are under the Law ." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሕግ የዘ​ነ​ጋሁ ሳል​ሆን፥ በክ​ር​ስ​ቶስ ሕግም ሳለሁ ሕግ የሌ​ላ​ቸ​ውን እጠ​ቅ​ማ​ቸው ዘንድ ሕግ ለሌ​ላ​ቸው ሕግ እን​ደ​ሌ​ለው ሆን​ሁ​ላ​ቸው።,ወኮንክዎሙ ለእለ አልቦሙ ሕግ ከመ ዘአልቦ ሕግ እንዘ ኢኮንኩ ራስዐ ውስተ ሕገ እግዚአብሔር ዳእሙ ውስተ ሕገ ክርስቶስ ሀሎኩ ከመ እርብሖሙ ለእለ አልቦሙ ሕግ።,"I act like I’m outside the Law to those who are outside the Law, so I can recruit those outside the Law ." +ደካ​ሞ​ች​ንም እጠ​ቅ​ማ​ቸው ዘንድ ለደ​ካ​ሞች እንደ ደካማ ሆን​ሁ​ላ​ቸው፤ በሁሉ መን​ገድ አን​ዳ​ን​ዶ​ቹን አድን ዘንድ ከሁሉ ጋር በሁሉ ነገር እንደ እነ​ርሱ ሆንሁ።,ወኮንክዎሙ ለድኩማን ከመ ድኩም ከመ እርብሖሙ ለድኩማን ለኵሉ በግዕዘ ኵሉ ተለውኩ ወገበርኩ ከመ አስተጋብኦሙ ለኵሎሙ መንገሌየ ወአድኅኖሙ ዘእንበለ ዕቅፍት።,"I act weak to the weak, so I can recruit the weak. I have become all things to all people, so I could save some by all possible means." +በወ​ን​ጌ​ልም ትም​ህ​ርት አን​ድ​ነት ይኖ​ረኝ ዘንድ ስለ ወን​ጌል ትም​ህ​ርት ሁሉን አደ​ር​ጋ​ለሁ።,ወኵሎ እገብር በእንተ ትምህርተ ወንጌል ከመ እኩን ሱታፎ ለክርስቶስ።በእንተ እለ ይትባደሩ በውስተ ጸብእ,"All the things I do are for the sake of the gospel, so I can be a partner with it." +በእ​ሽ​ቅ​ድ​ም​ድም ስፍራ የሚ​ሽ​ቀ​ዳ​ደሙ ሁሉ እን​ደ​ሚ​ፋ​ጠኑ አታ​ው​ቁ​ምን? ለቀ​ደ​መው የሚ​ደ​ረ​ግ​ለት ዋጋ አለ፤ እን​ዲሁ እና​ን​ተም እን​ድ​ታ​ገኙ ፈጽ​ማ​ችሁ ሩጡ።,ኢተአምሩኑ ከመ እለ ይትባደሩ በውስተ ጸብእ ኵሎሙ ይረውጹ ወቦ ዘይከውኖ ምዝጋና ለዘበደረ ከማሁኬ ሩጹ ወብድሩ ከመ ትርከቡ።,"Don’t you know that all the runners in the stadium run, but only one gets the prize? So run to win." +የሚ​ታ​ገል ሁሉ በሁሉ ነገር ይታ​ገ​ሣል፤ እነ​ር​ሱስ የሚ​ጠ​ፋ​ው​ንና የሚ​ያ​ል​ፈ​ውን የም​ስ​ጋ​ና​ቸ​ውን ዋጋ አክ​ሊል ያገኙ ዘንድ ይበ​ረ​ታሉ፤ እኛ ግን የማ​ያ​ል​ፈ​ውን አክ​ሊል ለማ​ግ​ኘት እን​ታ​ገ​ሣ​ለን።,ወኵሉ ዘይትጋደል ይትዔገሥ ወእሉሰ ይጸንዑ ከመ ይንሥኡ አክሊለ ዕሴተ ምዝጋናሆሙ ኀላፌ ዘይማስን ወንሕነሰ ንትዔገሥ ወንጸንዕ ከመ ንንሣእ አክሊለ ዘኢየኀልፍ።,"Everyone who competes practices self-discipline in everything. The runners do this to get a crown of leaves that shrivel up and die, but we do it to receive a crown that never dies." +እኔ ያለ አሳብ እን​ደ​ሚ​ሮጥ ሁሉ እን​ዲሁ አል​ሮ​ጥም፤ ነፋ​ስ​ንም እን​ደ​ሚ​ጐ​ስም ሁሉ እን​ዲሁ አል​ጋ​ደ​ልም።,አንሰኬ ከመዝ እትጋደል ወእትባደር።,"So now this is how I run—not without a clear goal in sight. I fight like a boxer in the ring, not like someone who is shadowboxing." +ነገር ግን ለሌላ ሳስ​ተ​ምር፥ እኔ ለራሴ የተ​ና​ቅሁ እን​ዳ​ል​ሆን ሰው​ነ​ቴን አስ​ጨ​ን​ቃ​ታ​ለሁ፥ ሥጋ​ዬ​ንም አስ​ገ​ዛ​ዋ​ለሁ።,ወአጠውቃ ለነፍስየ ወአገርሮ ለሥጋየ ወእትዐቀብ ለርእስየ ከመ አነ ምኑነ ኢይኩን ዘለባዕድ እሜህር።,"Rather, I’m landing punches on my own body and subduing it like a slave. I do this to be sure that I myself won’t be disqualified after preaching to others." +በእኛ ዘንድ የተ​ፈ​ጸ​መ​ው​ንና የታ​መ​ነ​ውን የሥ​ራ​ውን ዜና በሥ​ር​ዐት ሊጽፉ የጀ​መሩ ብዙ​ዎች ናቸው።,እስመ ብዙኃን እለ አኀዙ ይንግሩ ወይምሀሩ በእንተ ግብር ዘአምኑ በላዕሌነ።,Many people have already applied themselves to the task of compiling an account of the events that have been fulfilled among us. +ከእኛ አስ​ቀ​ድሞ በዐ​ይን ያዩ​ትና የቃሉ አገ​ል​ጋ​ዮች የነ​በሩ እንደ አስ​ተ​ላ​ለ​ፉ​ልን፤,በከመ መሀሩነ እለ ቀደሙነ ርእዮቶ ወተልእክዎ ለቃሉ።,They used what the original eyewitnesses and servants of the word handed down to us. +የከ​በ​ርህ ቴዎ​ፍ​ሎስ ሆይ፥ ከመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ተከ​ትዬ፥ ሁሉ​ንም በየ​ተ​ራው እው​ነ​ተ​ኛ​ውን እጽ​ፍ​ልህ ዘንድ መል​ካም ሁኖ ታየኝ።,ወረትዐኒ ሊተኒ እትልዎ እምጥንቱ ወጥዩቀ ኵሎ በበመትልው እጽሐፍ ለከ ኦ አዚዝ ታኦፊላ።,"Now, after having investigated everything carefully from the beginning, I have also decided to write a carefully ordered account for you, most honorable Theophilus." +የተ​ማ​ር​ኸ​ውን የነ​ገ​ሩን እው​ነት ጠን​ቅ​ቀህ ታውቅ ዘንድ።ስለ ዘካ​ር​ያ​ስና ስለ ኤል​ሳ​ቤጥ,ከመ ታእምር ጥዩቀ ጽድቀ ኀይለ ነገር ትምህርተ ዘተመሀርከ።በእንተ ዘካርያስ ወኤልሳቤጥ,I want you to have confidence in the soundness of the instruction you have received.John the Baptist’s birth foretold +በይ​ሁዳ ንጉሥ በሄ​ሮ​ድስ ዘመን ከአ​ብያ ክፍል የሆነ ዘካ​ር​ያስ የሚ​ባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስ​ቱም ከአ​ሮን ልጆች ወገን ነበ​ረች፤ ስም​ዋም ኤል​ሳ​ቤጥ ነበረ።,ወኮነ በመዋዕለ ሄሮድስ ንጉሠ ይሁዳ ሀሎ አሐዱ ካህን ዘስሙ ዘካርያስ በመዋዕለ አብያ ወብእሲቱኒ እምአዋልደ አሮን ወስማ ኤልሳቤጥ።,During the rule of King Herod of Judea there was a priest named Zechariah who belonged to the priestly division of Abijah. His wife Elizabeth was a descendant of Aaron. +ሁለ​ቱም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ጻድ​ቃን ነበሩ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሥር​ዐ​ትና በት​እ​ዛ​ዙም ሁሉ ያለ ነውር የሚ​ሄዱ ነበሩ።,ወክልኤሆሙ ጻድቃን እሙንቱ በቅድመ እግዚአብሔር ወየሐውሩ በኵሉ ትእዛዙ ወሕጉ ለእግዚአብሔር ዘእንበለ ነውር ወንጹሓን እሙንቱ።,"They were both righteous before God, blameless in their observance of all the Lord’s commandments and regulations." +ልጅም አል​ነ​በ​ራ​ቸ​ውም፤ ኤል​ሳ​ቤጥ መካን ነበ​ረ​ችና፤ ሁለ​ቱም አር​ጅ​ተው ነበር፤ ዘመ​ና​ቸ​ውም አልፎ ነበር።,ወአልቦሙ ውሉድ እስመ መካን ይእቲ ኤልሳቤጥ ወክልኤሆሙ ልሂቃን እሙንቱ ወኀለፈ መዋዕሊሆሙ።,They had no children because Elizabeth was unable to become pregnant and they both were very old. +እር​ሱም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በተ​ራው የክ​ህ​ነ​ትን ሥራ በሚ​ሠ​ራ​በት ጊዜ፥,ወእምዝ አመ ይገብር ግብረ ክህነት በእብሬቱ ቅድመ እግዚአብሔር።,One day Zechariah was serving as a priest before God because his priestly division was on duty. +ካህ​ናት እን​ደ​ሚ​ያ​ደ​ር​ጉት የሚ​ያ​ጥ​ን​በት ጊዜ ደረሰ፤ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤተ መቅ​ደ​ስም ገባ።,በከመ ይገብሩ ካህናት በጽሐ ጊዜ የዐጥን ወቦአ ቤተ መቅደሱ ለእግዚአብሔር።,"Following the customs of priestly service, he was chosen by lottery to go into the Lord’s sanctuary and burn incense." +ዕጣን በሚ​ያ​ጥ​ን​በት ጊዜም ሕዝቡ በሙሉ በውጭ ይጸ​ልዩ ነበር።,ወኵሎሙ ሕዝብ ሀለዉ በምልኦሙ ይጼልዩ በአፍኣ በጊዜ ሰዓተ ዕጣን።,All the people who gathered to worship were praying outside during this hour of incense offering. +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አ​ክም በዕ​ጣን መሠ​ው​ያው በስ​ተ​ቀኝ ቆሞ ታየው።,ወአስተርአዮ መልአከ እግዚአብሔር ቀዊሞ መንገለ የማነ ምሥዋዕ ዘዕጣን።,"An angel from the Lord appeared to him, standing to the right of the altar of incense." +ዘካ​ር​ያ​ስም ባየው ጊዜ ደነ​ገጠ፤ ፍር​ሀ​ትም ረዓ​ድም ወረ​ደ​በት።,ወሶበ ርእዮ ደንገፀ ዘካርያስ ወፍርሀት ወረዓድ ወረደ ላዕሌሁ።,"When Zechariah saw the angel, he was startled and overcome with fear." +መል​አ​ኩም እን​ዲህ አለው፥ “ዘካ​ር​ያስ ሆይ፥ አት​ፍራ፤ ጸሎ​ትህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ተሰ​ም​ቶ​አ​ልና፤ ሚስ​ትህ ኤል​ሣ​ቤ​ጥም ትፀ​ን​ሳ​ለች፤ ወንድ ልጅ​ንም ትወ​ል​ድ​ል​ሃ​ለች፤ ስሙ​ንም ዮሐ​ንስ ትለ​ዋ​ለህ።,ወይቤሎ መልአክ ኢትፍራህ ዘካርያስ እስመ ናሁ ተሰምዐ ጸሎትከ ቅድመ እግዚአብሔር ወብእሲትከኒ ኤልሳቤጥ ትወልድ ለከ ወልደ ወትሰምዮ ስሞ ዮሐንስ።,"The angel said, “Don’t be afraid, Zechariah. Your prayers have been heard. Your wife Elizabeth will give birth to your son and you must name him John." +ደስ​ታና ሐሤ​ትም ይሆ​ን​ል​ሃል፤ በመ​ወ​ለ​ዱም ብዙ​ዎች ደስ ይላ​ቸ​ዋል።,ወይከውነከ ትፍሥሕተ ወሐሤተ ወብዙኃን ይትፌሥሑ በልደቱ።,"He will be a joy and delight to you, and many people will rejoice at his birth," +እርሱ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ታላቅ ይሆ​ና​ልና የወ​ይን ጠጅና የሚ​ያ​ሰ​ክ​ርም መጠጥ ሁሉ አይ​ጠ​ጣም፤ ከእ​ናቱ ማሕ​ፀን ጀም​ሮም መን​ፈስ ቅዱስ ይመ​ላ​በ​ታል።,እስመ ዐቢየ ይከውን ውእቱ በቅድመ እግዚአብሔር ወኢይሰቲ ወይነ ወሜሰ ወይመልዕ ላዕሌሁ መንፈስ ቅዱስ እምከርሠ እሙ።,for he will be great in the Lord’s eyes. He must not drink wine and liquor. He will be filled with the Holy Spirit even before his birth. +ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ብዙ​ዎ​ችን ወደ አም​ላ​ካ​ቸው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ል​ሳ​ቸ​ዋል።,ወለብዙኃን እምደቂቀ እስራኤል ይመይጦሙ ኀበ እግዚአብሔር አምላኮሙ።,He will bring many Israelites back to the Lord their God. +እር​ሱም የአ​ባ​ቶ​ችን ልብ ወደ ልጆች፥ የከ​ሓ​ድ​ያ​ን​ንም ዐሳብ ወደ ጻድ​ቃን ዕው​ቀት ይመ​ልስ ዘንድ፥ ሕዝ​ብ​ንም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ዘ​ጋጀ ያደ​ርግ ዘንድ በኤ​ል​ያስ መን​ፈ​ስና ኀይል በፊቱ ይሄ​ዳል።”,ወውእቱ የሐውር ቅድሜሁ በመንፈስ ቅዱስ ወበኀይለ ኤልያስ ከመ ይሚጥ ልበ አበው ኀበ ውሉድ ወኅሊና ከሓድያን ኀበ አእምሮ ጻድቃን ከመ ይሥራዕ ሕገ ወሕዝበ ዘድልው ለእግዚአብሔር።,"He will go forth before the Lord, equipped with the spirit and power of Elijah. He will turn the hearts of fathers back to their children, and he will turn the disobedient to righteous patterns of thinking. He will make ready a people prepared for the Lord.”" +ዘካ​ር​ያ​ስም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መል​አክ እን​ዲህ አለው፥ “ይህ እን​ደ​ሚ​ሆን በምን አው​ቃ​ለሁ? እነሆ፥ እኔ አር​ጅ​ች​አ​ለሁ፤ የሚ​ስ​ቴም ዘመ​ንዋ አል​ፏል።”,ወይቤሎ ዘካርያስ ለመልአከ እግዚአብሔር በምንት አአምር ከመ ይከውን ዝንቱ ናሁ አነሂ ልሂቅ ወለብእሲትየኒ ኀለፈ መዋዕሊሃ።,"Zechariah said to the angel, “How can I be sure of this? My wife and I are very old.”" +መል​አ​ኩም መልሶ እን​ዲህ አለው፥ “እኔ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት የም​ቆ​መው ገብ​ር​ኤል ነኝ፤ ይህ​ንም እነ​ግ​ር​ህና አበ​ሥ​ርህ ዘንድ ወደ አንተ ተል​ኬ​አ​ለሁ።,ወተሰጥዎ መልአክ ወይቤሎ አነ ውእቱ ገብርኤል ዘእቀውም ቅድመ እግዚአብሔር ዘተፈኖኩ ኀቤከ እንግርከ ወእዜኑከ ዘንተ።,"The angel replied, “I am Gabriel. I stand in God’s presence. I was sent to speak to you and to bring this good news to you." +አሁ​ንም በጊ​ዜው የሚ​ሆ​ነ​ው​ንና የሚ​ፈ​ጸ​መ​ውን ነገ​ሬን አላ​መ​ን​ኽ​ኝ​ምና ይህ እስ​ኪ​ሆን ድረስ ዲዳ ትሆ​ና​ለህ፤ መና​ገ​ርም ይሳ​ን​ሃል።”,ወናሁ ትከውን በሃመ ወትስእን ነቢበ እስከ አመ ይከውን ዝንቱ እስመ ኢአመንከኒ ነገርየ ዘይከውን ወይትፌጸም በዕድሜሁ።,"Know this: What I have spoken will come true at the proper time. But because you didn’t believe, you will remain silent, unable to speak until the day when these things happen.”" +ሕዝቡ ግን ዘካ​ር​ያ​ስን ይጠ​ብ​ቁት ነበር፤ በቤተ መቅ​ደስ ውስጥ ዘግ​ይቶ ነበ​ርና እጅግ ተደ​ነቁ።,ወሀለዉ ሕዝብ ይጼልዩ ወይጸንሕዎ ለዘካርያስ ወአንከርዎ እስመ ጐንደየ ውስተ ቤተ መቅደስ።,"Meanwhile, the people were waiting for Zechariah, and they wondered why he was in the sanctuary for such a long time." +ወደ እነ​ርሱ ወደ ውጭ በወጣ ጊዜም እነ​ር​ሱን ማነ​ጋ​ገር ተሳ​ነው፤ በቤተ መቅ​ደ​ስም የተ​ገ​ለ​ጠ​ለት እን​ዳለ ዐወቁ፤ እን​ዲ​ሁም ዲዳ ሆኖ በእጁ እያ​መ​ለ​ከ​ታ​ቸው ኖረ።,ወወፂኦ ኀቤሆሙ አፍኣ ስእነ ተናግሮቶሙ ወአእመሩ ከመ ቦ ዘአስተርአዮ በቤተ መቅደስ ወነበረ ከማሁ እንዘ በሃም ውእቱ ወይኤምሮሙ በእዴሁ።,"When he came out, he was unable to speak to them. They realized he had seen a vision in the temple, for he gestured to them and couldn’t speak." +ከዚ​ህም በኋላ የማ​ገ​ል​ገሉ ወራት በተ​ፈ​ጸመ ጊዜ ወደ ቤቱ ገባ።,ወእምዝ ፈጺሞ መዋዕለ እብሬቱ አተወ ቤቶ።,"When he completed the days of his priestly service, he returned home." +ከእ​ነ​ዚ​ያም ቀኖች በኋላ ሚስቱ ኤል​ሳ​ቤጥ ፀነ​ሰች፤ ፅን​ስ​ዋ​ንም ለአ​ም​ስት ወር ሸሸ​ገች፤ እን​ዲህ ስትል፦,ወእምድኅረ ክልኤ መዋዕል ፀንሰት ኤልሳቤጥ ብእሲቱ ወከበተት ርእሳ ኀምስተ አውራኀ እንዘ ትብል።,"Afterward, his wife Elizabeth became pregnant. She kept to herself for five months, saying," +“እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዚህ ወራት ከሰው ስድ​ቤን ያርቅ ዘንድ በጐ​በ​ኘኝ ጊዜ እን​ዲህ አደ​ረ​ገ​ልኝ።”ቅዱስ ገብ​ር​ኤል እመ​ቤ​ታ​ች​ንን እንደ አበ​ሠ​ራት,ከመዝኑ ረሰየኒ ሊተ እግዚአብሔር አመ ሐውጾ ሐወጸኒ በዝንቱ መዋዕል ያእትት ዝንጓጔየ እምሰብእ።ዘከመ አብሠራ ገብርኤል ለማርያም ድንግል,“This is the Lord’s doing. He has shown his favor to me by removing my disgrace among other people.”Jesus’ birth foretold +በስ​ድ​ስ​ተ​ኛ​ውም ወር መል​አኩ ገብ​ር​ኤል ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ስሟ ናዝ​ሬት ወደ​ም​ት​ባ​ለው ወደ አን​ዲት የገ​ሊላ ከተማ ከዳ​ዊት ወገን ለሚ​ሆን ዮሴፍ ለሚ​ባል ሰው ወደ ታጨ​ችው ወደ አን​ዲት ድን​ግል ተላከ፤,ወበሳድስ ወርኅ ተፈነወ ገብርኤል መልአክ እምኀበ እግዚአብሔር ኀበ አሐቲ ሀገር ዘገሊላ እንተ ስማ ናዝሬት።,"When Elizabeth was six months pregnant, God sent the angel Gabriel to Nazareth, a city in Galilee," +የዚ​ያ​ችም ድን​ግል ስምዋ ማር​ያም ይባል ነበረ።,ኀበ ድንግል እንተ ተፍኅረት ለብእሲ ዘስሙ ዮሴፍ ዘእምቤተ ዳዊት ወስማ ለይእቲ ድንግል ማርያም���,"to a virgin who was engaged to a man named Joseph, a descendant of David’s house. The virgin’s name was Mary." +መል​አ​ኩም ወደ እር​ስዋ ገብቶ፥ “ደስ ያለሽ፥ ጸጋ​ንም የተ​መ​ላሽ ሆይ፥ ደስ ይበ​ልሽ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ካንቺ ጋር ነው፤ ከሴ​ቶች ተለ​ይ​ተሽ አንቺ የተ​ባ​ረ​ክሽ ነሽ” አላት።,ወቦአ መልአክ ኀቤሃ ወይቤላ ተፈሥሒ ፍሥሕት ኦ ምልእተ ጸጋ እግዚአብሔር ምስሌኪ ወቡርክት አንቲ እምአንስት።,"When the angel came to her, he said, “Rejoice, favored one! The Lord is with you!”" +እር​ስ​ዋም በአ​የ​ችው ጊዜ ከአ​ነ​ጋ​ገሩ የተ​ነሣ ደነ​ገ​ጠ​ችና “ይህ እን​ዴት ያለ ሰላ​ምታ ነው?” ብላ ዐሰ​በች።,ወርእያ ደንገፀት እምቃሉ ወኀለየት ወትቤ እፎኑ እንጋ ዘከመዝ አምኃ ይትአምኁ።,She was confused by these words and wondered what kind of greeting this might be. +መል​አ​ኩም እን​ዲህ አላት፥ “ማር​ያም ሆይ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ባለ​ሟ​ል​ነ​ትን አግ​ኝ​ተ​ሻ​ልና አት​ፍሪ።,ወይቤላ መልአክ ኢትፍርሂ ማርያም እስመ ረከብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔር።,"The angel said, “Don’t be afraid, Mary. God is honoring you." +እነሆ፥ ትፀ​ን​ሻ​ለሽ፤ ወንድ ልጅ​ንም ትወ​ል​ጃ​ለሽ፤ ስሙ​ንም ኢየ​ሱስ ትይ​ዋ​ለሽ።,ወናሁ ትፀንሲ ወትወልዲ ወልደ ወትሰምዪዮ ስሞ ኢየሱስ ።,"Look! You will conceive and give birth to a son, and you will name him Jesus." +እር​ሱም ታላቅ ነው፤ የል​ዑል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅም ይባ​ላል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክም የአ​ባ​ቱን የዳ​ዊ​ትን ዙፋን ይሰ​ጠ​ዋል።,ውእቱ ዐቢይ ወይሰመይ ወልደ እግዚአብሔር ልዑል ወይሁቦ እግዚአብሔር አምላክ መንበረ ዳዊት አቡሁ።,He will be great and he will be called the Son of the Most High. The Lord God will give him the throne of David his father. +ለያ​ዕ​ቆብ ወገ​ንም ለዘ​ለ​ዓ​ለሙ ይነ​ግ​ሣል፤ ለመ​ን​ግ​ሥ​ቱም ፍጻሜ የለ​ውም።”,ወይነግሥ ለቤተ ያዕቆብ ለዓለም ወአልቦ ማኅለቅት ለመንግሥቱ።,"He will rule over Jacob’s house forever, and there will be no end to his kingdom.”" +ማር​ያ​ምም መል​አ​ኩን፥ “ወንድ ስለ​ማ​ላ​ውቅ ይህ እን​ዴት ይሆ​ን​ል​ኛል?” አለ​ችው።,ወትቤሎ ማርያም ለመልአክ እፎኑ ይከውነኒ ዝንቱ እንዘ ኢየአምር ብእሴ።,"Then Mary said to the angel, “How will this happen since I haven’t had sexual relations with a man?”" +መል​አ​ኩም መልሶ እን​ዲህ አላት፥ “መን​ፈስ ቅዱስ ያድ​ር​ብ​ሻል፤ የል​ዑል ኀይ​ልም ይጋ​ር​ድ​ሻል፤ ከአ​ንቺ የሚ​ወ​ለ​ደ​ውም ቅዱስ ነው፤ የል​ዑል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅም ይባ​ላል።,ወአውሥአ መልአክ ወይቤላ መንፈሰ እግዚአብሔር ቅዱስ ይመጽእ ላዕሌኪ ወኀይለ ልዑል ይጼልለኪ ወዘኒ ይትወለድ እምኔኪ ቅዱስ ውእቱ ወይሰመይ ወልደ እግዚአብሔር ልዑል።,"The angel replied, “The Holy Spirit will come over you and the power of the Most High will overshadow you. Therefore, the one who is to be born will be holy. He will be called God’s Son." +እነሆ፥ ከዘ​መ​ዶ​ችሽ ወገን የም​ት​ሆን ኤል​ሣ​ቤ​ጥም እር​ስዋ እንኳ በእ​ር​ጅ​ናዋ ወንድ ልጅን ፀን​ሳ​ለች፤ መካን ትባል የነ​በ​ረ​ችው ከፀ​ነ​ሰች እነሆ፥ ይህ ስድ​ስ​ተኛ ወር ነው።,ወናሁ ኤልሳቤጥኒ እንተ እምአዝማድኪ ይእቲኒ ፀንሰት ወረከበት ወልደ በልህቃቲሃ ወበርስኣቲሃ ወናሁ ሳድስ ዝንቱ ወርኅ ለእንተ ይብልዋ መካን።,"Look, even in her old age, your relative Elizabeth has conceived a son. This woman who was labeled ‘unable to conceive’ is now six months pregnant." +ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ሳ​ነው ነገር የለ​ምና”።,እስመ አልቦ ነገር ዘይሰአኖ ለእግዚአብሔር።,Nothing is impossible for God.” +ማር​ያ​ምም መል​አ​ኩን፥ “እነ​ሆኝ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባሪ​ያው አለሁ፤ እንደ ቃልህ ይሁ​ን​ልኝ” አለ​ችው፤ ከዚህ በኋ​ላም መል​አኩ ከ��​ር​ስዋ ዘንድ ሄደ።ማር​ያም ወደ ኤል​ሣ​ቤጥ ስለ መሄ​ድዋ,ወትቤሎ ማርያም ለመልአክ ነየ አመተ እግዚአብሔር ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ ወእምዝ ሖረ ወኀለፈ እምኀቤሃ መልአክ።በእንተ ሑረታ ለማርያም ኀበ ኤልሳቤጥ,"Then Mary said, “I am the Lord’s servant. Let it be with me just as you have said.” Then the angel left her.Mary visits Elizabeth" +በዚ​ያም ወራት ማር​ያም ፈጥና ተነ​ሣች፤ ወደ ተራ​ራ​ማው ሀገር ወደ ይሁዳ ከተ​ማም ደረ​ሰች።,ወተንሥአት ማርያም ፍጡነ በውእቱ መዋዕል ወሖረት ደወለ ዓይነ ከርም ወበጽሐት ሀገረ ዳዊት ዘይሁዳ።,Mary got up and hurried to a city in the Judean highlands. +ወደ ዘካ​ር​ያስ ቤትም ገብታ ለኤ​ል​ሣ​ቤጥ ሰላ​ምታ ሰጠ​ቻት።,ወቦአት ቤተ ዘካርያስ ወአምኀታ ለኤልሳቤጥ።,She entered Zechariah’s home and greeted Elizabeth. +ኤል​ሳ​ቤ​ጥም የማ​ር​ያ​ምን ሰላ​ምታ በሰ​ማች ጊዜ ፅንሱ በማ​ኅ​ፀ​ንዋ ዘለለ፤ በኤ​ል​ሣ​ቤ​ጥም መን​ፈስ ቅዱስ መላ​ባት።,ወሶበ ሰምዐት ኤልሳቤጥ ቃላ ለማርያም እንዘ ትትአምኃ አንፈርዐጸ ዕጓል በውስተ ከርሣ ወመልአ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ኤልሳቤጥ።,"When Elizabeth heard Mary’s greeting, the child leaped in her womb, and Elizabeth was filled with the Holy Spirit." +በታ​ላቅ ቃልም ጮሃ እን​ዲህ አለች፥ “ከሴ​ቶች ተለ​ይ​ተሽ አንቺ የተ​ባ​ረ​ክሽ ነሽ፤ የማ​ኅ​ፀ​ን​ሽም ፍሬ ቡሩክ ነው።,ወከልሐት በዐቢይ ቃል ወትቤ ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ።,"With a loud voice she blurted out, “God has blessed you above all women, and he has blessed the child you carry." +የጌ​ታዬ እናት ወደ እኔ ትመጪ ዘንድ እኔ ምን​ድን ነኝ?,ወምንትኑ አነ ከመ ትምጽኢ ኀቤየ እሙ ለእግዚእየ።,"Why do I have this honor, that the mother of my Lord should come to me?" +እነሆ፥ ሰላ​ምታ ስት​ሰ​ጭኝ ቃል​ሽን በሰ​ማሁ ጊዜ፥ ፅንሱ በማ​ኅ​ፀኔ በደ​ስታ ዘሎ​አ​ልና።,እስመ ናሁ ሶበ ሰማዕኩ ቃለኪ እንዘ ትትአምኅኒ አንፈርዐጸ ዕጓል በውስተ ከርሥየ በፍሥሓ ወበሐሤት።,"As soon as I heard your greeting, the baby in my womb jumped for joy." +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የነ​ገ​ሩሽ ቃል እን​ደ​ሚ​ሆን የም​ታ​ምኚ አንቺ ብፅ​ዕት ነሽ።”,ወብፅዕት አንቲ እንተ ተአምኒ ከመ ይከውን ቃል ዘነገሩኪ እምኀበ እግዚአብሔር።,Happy is she who believed that the Lord would fulfill the promises he made to her.”Mary praises God +ማር​ያ​ምም እን​ዲህ አለች፥ “ሰው​ነቴ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ታከ​ብ​ረ​ዋ​ለች።,ወትቤ ማርያም ታዐብዮ ነፍስየ ለእግዚአብሔር።,"Mary said,“With all my heart I glorify the Lord!" +ልቡ​ና​ዬም በአ​ም​ላኬ በመ​ድ​ኀ​ኒቴ ሐሤት ታደ​ር​ጋ​ለች።,ወትትሐሠይ መንፈስየ በአምላኪየ ወመድኀኒየ።,In the depths of who I am I rejoice in God my savior. +የባ​ር​ያ​ውን ትሕ​ትና ተመ​ል​ክ​ቶ​አ​ልና። እነሆ፥ ከዛሬ ጀምሮ ትው​ልድ ሁሉ ብፅ​ዕት ይሉ​ኛል።,እስመ ርእየ ሕማማ ለአመቱ ናሁ እምይእዜሰ ያስተበፅዑኒ ኵሉ ትውልድ።,"He has looked with favor on the low status of his servant.Look! From now on, everyone will consider me highly favored" +ታላቅ ሥራን ሠር​ቶ​ል​ኛ​ልና፤ ስሙም ቅዱስ ነው።,እስመ ገብረ ሊተ ኀይለ ዐቢያተ ወቅዱስ ስሙ።,because the mighty one has done great things for me.Holy is his name. +ይቅ​ር​ታ​ውም ለሚ​ፈ​ሩት ለልጅ ልጅ ነው።,ወሣህሉኒ ለትውልደ ትውልድ ለእለ ይፈርህዎ።,"He shows mercy to everyone,from one generation to the next,who honors him as God." +በክ​ንዱ ኀይ​ልን አደ​ረገ፤ በል​ባ​ቸው ዐሳብ የሚ​ታ​በ​ዩ​ት​ንም በተ​ና​ቸው።,ወገብረ ኀይለ በመዝራዕቱ ወዘረዎሙ ለእለ ያዐብዩ ኅሊና ልቦሙ።,He has shown strength with his arm.He has scattered those with arrogant thoughts and proud inclinations. +ኀያ​ላ​ኑን ከዙ​ፋ​ና​ቸው አዋ​ረ​ዳ​ቸው፤ ትሑ​ታ​ኑ​ንም ከፍ ከፍ አደ​ረ​ጋ​ቸው።,ወነሠቶሙ ለኀያላን እመናብርቲሆሙ አዕበዮሙ ለትሑታን።,He has pulled the powerful down from their thronesand lifted up the lowly. +የተ​ራ​ቡ​ትን ከበ​ረ​ከቱ አጠ​ገ​ባ​ቸው፤ ባለ​ጠ​ጎ​ች​ንም ባዶ እጃ​ቸ​ውን ሰደ​ዳ​ቸው።,ወአጽገቦሙ እምበረከቱ ለርኁባን ወፈነዎሙ ዕራቆሙ ለብዑላን።,He has filled the hungry with good thingsand sent the rich away empty-handed. +ብላ​ቴ​ና​ውን እስ​ራ​ኤ​ልን ተቀ​በ​ለው፤ ይቅ​ር​ታ​ው​ንም ዐሰበ።,ወተወክፎ ለእስራኤል ቍልዔሁ ወተዘከረ ሣህሎ።,"He has come to the aid of his servant Israel,remembering his mercy," +ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ለአ​ብ​ር​ሃ​ምና ለዘሩ እስከ ዘለ​ዓ​ለም እንደ ተና​ገ​ረው።”,ዘይቤሎሙ ለአበዊነ ለአብርሃም ወለዘርዑ እስከ ለዓለም።,"just as he promised to our ancestors,to Abraham and to Abraham’s descendants forever.”" +ማር​ያ​ምም ሦስት ወር ያህል በእ​ር​ስዋ ዘንድ ተቀ​መ​ጠች፤ ከዚህ በኋ​ላም ወደ ቤቷ ተመ​ለ​ሰች።ስለ መጥ​ምቁ ዮሐ​ንስ ልደት,ወነበረት ማርያም ኀቤሃ መጠነ ሠለስቱ አውራኅ ወእምድኅሬሁ አተወት ቤታ።በእንተ ልደተ ዮሐንስ መጥምቅ,"Mary stayed with Elizabeth about three months, and then returned to her home." +የኤ​ል​ሣ​ቤ​ጥም የመ​ው​ለ​ጃዋ ጊዜ ደረሰ፤ ወንድ ልጅም ወለ​ደች።,ወበጽሐ ወርኃ ለኤልሳቤጥ ከመ ትለድ ወወለደት ወልደ።,"When the time came for Elizabeth to have her child, she gave birth to a boy." +ዘመ​ዶ​ች​ዋና ጎረ​ቤ​ቶ​ች​ዋም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቸር​ነ​ቱን እን​ዳ​በ​ዛ​ላት በሰሙ ጊዜ ከእ​ር​ስዋ ጋር ደስ አላ​ቸው።,ወሶበ ሰምዑ አዝማዲሃ ወአግዋሪሃ ከመ አዕበየ እግዚአብሔር ሣህሎ ላዕሌሃ ተፈሥሑ ላቲ።,Her neighbors and relatives celebrated with her because they had heard that the Lord had shown her great mercy. +ከዚ​ህም በኋላ በስ​ም​ን​ተ​ኛው ቀን ሕፃ​ኑን ሊገ​ዝ​ሩት መጡ፤ በአ​ባ​ቱም ስም ዘካ​ር​ያስ ብለው ጠሩት።,ወእምዝ አመ ሰሙን ዕለት መጽኡ ከመ ይግዝርዎ ለሕፃን ወሰመይዎ በስመ አቡሁ ዘካርያስ።,"On the eighth day, it came time to circumcise the child. They wanted to name him Zechariah because that was his father’s name." +እናቱ ግን መልሳ፥ “አይ​ሆ​ንም፥ ዮሐ​ንስ ይባል እንጂ” አለች።,ወአውሥአት እሙ ወትቤ አልቦ አላ ዮሐንስ ይሰመይ።,"But his mother replied, “No, his name will be John.”" +እነ​ር​ሱም፥ “ከዘ​መ​ዶ​ችሽ ስሙ እን​ደ​ዚህ የሚ​ባል የለም” አሉ​አት።,ወይቤልዋ አልቦ እምአዝማድኪ ዘከማሁ ስሙ።,"They said to her, “None of your relatives have that name.”" +አባ​ቱ​ንም ጠቅ​ሰው፥ “ማን ሊሉት ትወ​ዳ​ለህ?” አሉት።,ወቀጸብዎ ለአቡሁ ወይቤልዎ መነ ትፈቅድ ይስምይዎ።,Then they began gesturing to his father to see what he wanted to call him. +ብራ​ናም ለመ​ነና “ስሙ ዮሐ​ንስ ይባል” ብሎ ጻፈ፤ ሁሉም አደ​ነቁ።,ወሰአለ ለውሀ ወጸሐፈ እንዘ ይብል ዮሐንስ ይሰመይ ስሙ ወአንከሩ ኵሎሙ።,"After asking for a tablet, he surprised everyone by writing, “His name is John.”" +ያን​ጊ​ዜም አፉ ተከ​ፈተ፤ አን​ደ​በ​ቱም ተና​ገረ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አመ​ሰ​ገነ።,ወተከሥተ አፉሁ ሶቤሃ ወልሳኑ ነበበ ወባረኮ ለእግዚአብሔር።,"At that moment, Zechariah was able to speak again, and he began praising God." +በዚ​ያም ሀገር ሰው ሁሉ ላይ ፍር​ሀት ሆነ፤ ይህም ነገር ሁሉ በይ​ሁዳ በተ​ራ​ራ​ማው ሀገር ሁሉ ተወራ።,ወኮነ ፍርሀት ላዕለ ኵሉ ሰብእ ዘውእቱ ብሔር ወላዕለ ኵሉ ደወለ ይሁዳ ወተናገርዎ ለዝንቱ ነገር በኵሉ ብሔረ ይሁዳ።,"All their neighbors were filled with awe, and everyone throughout the Judean highlands talked about what had happened." +የሰ​ሙ​ትም ሁሉ፥ “እን​ግ​ዲህ ይህ ሕፃን ምን ይሆን?” እያሉ በል​ባ​ቸው አኖ​ሩት፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ በእ​ርሱ ላይ ነበ​ረ​ችና።,ወዐቀብዎ በልቦሙ ኵሎሙ እለ ሰምዕዎ ወይቤሉ ምንትኑ እንጋ ውእቱ ዝንቱ ሕፃን ���ስመ እደ እግዚአብሔር ላዕሌሁ።,"All who heard about this considered it carefully. They said, “What then will this child be?” Indeed, the Lord’s power was with him.Zechariah’s prophecy" +በአ​ባቱ በዘ​ካ​ር​ያ​ስም መን​ፈስ ቅዱስ መላ​በት፤ እን​ዲ​ህም ብሎ ትን​ቢት ተና​ገረ፦,ወመልአ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ዘካርያስ አቡሁ ወተነበየ ወይቤ።,"John’s father Zechariah was filled with the Holy Spirit and prophesied," +“ይቅር ያለን፥ ለወ​ገ​ኖ​ቹም ድኅ​ነ​ትን ያደ​ረገ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ስ​ገን፤,ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ እስራኤል ዘተሣሀለነ ወገብረ መድኀኒተ ለሕዝበ ዚኣሁ።,“Bless the Lord God of Israelbecause he has come to help and has delivered his people. +ከባ​ር​ያው ከዳ​ዊት ቤት የም​ን​ድ​ን​በ​ትን ቀንድ አስ​ነ​ሣ​ልን፤,አንሥአ ለነ ቀርነ መድኀኒትነ እምቤተ ዳዊት ገብሩ።,"He has raised up a mighty savior for us in his servant David’s house," +ከጥ​ንት ጀምሮ በነ​በሩ በቅ​ዱ​ሳን በነ​ቢ​ያት አፍ እንደ ተና​ገረ።,በከመ ነበበ በአፈ ነቢያቲሁ ቅዱሳን እለ እምዓለም።,just as he said through the mouths of his holy prophets long ago. +ከጠ​ላ​ቶ​ቻ​ችን እጅ፥ ከሚ​ጠ​ሉ​ንም ሁሉ እጅ ያድ​ነን ዘንድ።,ከመ ያድኅነነ እምእደ ፀርነ ወእምእዴሆሙ ለኵሎሙ እለ ይጸልኡነ።,He has brought salvation from our enemiesand from the power of all those who hate us. +ቸር​ነ​ቱን ከአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን ጋር ያደ​ርግ ዘንድ፥ ቅዱስ ኪዳ​ኑ​ንም ያስብ ዘንድ።,ከመ ይግበር ሣህሎ ምስለ አበዊነ ወከመ ይዘከር ኪዳኖ ቅዱሰ።,"He has shown the mercy promised to our ancestors,and remembered his holy covenant," +ለአ​ባ​ታ​ችን ለአ​ብ​ር​ሃም የማ​ለ​ውን መሐላ ያስብ ዘንድ።,መሐላሁ ዘመሐለ ለአብርሃም አቡነ።,the solemn pledge he made to our ancestor Abraham.He has granted +ከጠ​ላ​ቶ​ቻ​ችን እጅ ድነን ያለ ፍር​ሀት፥,ከመ የሀበነ በዘኢንፈርህ እምእደ ፀርነ።,"that we would be rescuedfrom the power of our enemiesso that we could serve him without fear," +በቅ​ድ​ስ​ናና በጽ​ድቅ በፊቱ በዘ​መ​ና​ችን ሁሉ እን​ድ​ና​መ​ል​ከው ይሰ​ጠን ዘንድ።,ያድኅነነ ናምልኮ በጽድቅ ወበርትዕ በቅድሜሁ ወበኵሉ መዋዕሊነ።,"in holiness and righteousness in God’s eyes,for as long as we live." +አን​ተም ሕፃን፥ የል​ዑል ነቢይ ትባ​ላ​ለህ፤ መን​ገ​ዱን ትጠ​ርግ ዘንድ በፊቱ ትሄ​ዳ​ለ​ህና።,ወአንተኒ ሕፃን ነቢየ ልዑል ትሰመይ እስመ ተሐውር ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ትጺሕ ፍኖቶ።,"You, child, will be called a prophet of the Most High,for you will go before the Lord to prepare his way." +ኀጢ​አ​ታ​ቸው ይሰ​ረ​ይ​ላ​ቸው ዘንድ መድ​ኀ​ኒ​ታ​ቸ​ውን እን​ዲ​ያ​ውቁ ለአ​ሕ​ዛብ ትሰ​ጣ​ቸው ዘንድ።,ከመ ተሀቦሙ ለአሕዛብ ያእምሩ መድኀኒቶሙ በዘይትኀደግ ሎሙ ኀጢአቶሙ።,You will tell his people how to be savedthrough the forgiveness of their sins. +ከአ​ር​ያም በጐ​በ​ኘን በአ​ም​ላ​ካ​ችን በይ​ቅ​ር​ታ​ውና በቸ​ር​ነቱ።,በሣህሉ ወበምሕረቱ ለአምላክነ ለዘሐወጸነ እምአርያም ወሠረቀ ከመ ያርእዮሙ ብርሃኖ።,"Because of our God’s deep compassion,the dawn from heaven will break upon us," +በጨ​ለ​ማና በሞት ጥላ ለነ​በ​ሩት ብር​ሃ​ኑን ያሳ​ያ​ቸው ዘንድ፥ እግ​ሮ​ቻ​ች​ን​ንም ወደ ሰላም ጎዳና ያቀና ዘንድ ወጣ።”,ለእለ ይነብሩ ውስተ ጽልመት ወጽላሎተ ሞት ከመ ያርትዕ እገሪነ ውስተ ፍኖተ ሰላም።,"to give light to those who are sitting in darknessand in the shadow of death,to guide us on the path of peace.”" +ሕፃ​ኑም አደገ፤ በመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስም ጸና፤ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም እስ​ከ​ታ​የ​በት ቀን ድረስ በም​ድረ በዳ ኖረ።,ወልህቀ ሕፃን ወጸንዐ በመንፈስ ቅዱስ ወነበረ ሐቅለ እስከ አመ ያገይሥዎ ኀበ እስራኤል።,"The child grew up, becoming strong in character. He was in the wilderness until he began his public ministry to Israel." +��ዚ​ህም በኋላ ጌታ​ችን ሌሎች ሰባ ሰዎ​ችን መረጠ፤ ሁለት ሁለት አድ​ር​ጎም ሊሄ​ድ​በት ወደ አለው ከተ​ማና መን​ደር በፊቱ ላካ​ቸው።,ወእምዝ ኀረየ እግዚእነ ካልአነ ሰብዓ ወፈነዎሙ በበክልኤቱ ቅድመ ገጹ ውስተ ኵሉ አህጉር ወበሓውርት ኀበ ሀለዎ ይባእ።,"After these things, the Lord commissioned seventy-two others and sent them on ahead in pairs to every city and place he was about to go." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም አላ​ቸው፥ “መከሩ ብዙ ነው፤ ሠራ​ተ​ኛው ግን ጥቂት ነው፤ እን​ግ​ዲህ ለመ​ከሩ ሠራ​ተኛ ጨምሮ ይልክ ዘንድ ባለ መከ​ሩን ለም​ኑት።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ማእረሩሰ ብዙኅ ወገባሩ ኅዳጥ ሰአልዎ እንከ ለበዓለ ማእረር ከመ ይወስክ ወይፈኑ ገባረ ለማእረሩ።,"He said to them, “The harvest is bigger than you can imagine, but there are few workers. Therefore, plead with the Lord of the harvest to send out workers for his harvest." +ሂዱ፤ እነሆ፥ እኔ እንደ በጎች በተ​ኵ​ላ​ዎች መካ​ከል እል​ካ​ች​ኋ​ለሁ።,ሑሩ ናሁ አነ እፌንወክሙ ከመ አባግዕ ማእከለ ተኳሉት።,"Go! Be warned, though, that I’m sending you out as lambs among wolves." +ከረ​ጢ​ትም፥ ስል​ቻም፥ ጫማም፥ ምንም ምን አት​ያዙ፤ በመ​ን​ገ​ድም ማን​ንም ሰላም አት​በሉ።,ወኢትጹሩ ቍናማተ ወኢጽፍነተ ወኢአሣእነ ወኢምንተኒ ወኢተአምኁ ወኢመነሂ በፍኖት።,"Carry no wallet, no bag, and no sandals. Don’t even greet anyone along the way." +ወደ ገባ​ች​ሁ​በት ቤትም አስ​ቀ​ድ​ማ​ችሁ ‘ለዚህ ቤት ሰዎች ሰላም ይሁን’ በሉ።,ወኀበ ቦእክሙ ቤት ቅድመ በሉ ሰላም ለሰብአ ዝንቱ ቤት።,"Whenever you enter a house, first say, ‘May peace be on this house.’" +በዚ​ያም የሰ​ላም ልጅ ቢኖር ሰላ​ማ​ችሁ ያድ​ር​በ​ታል፤ ያለ​ዚያ ግን ሰላ​ማ​ችሁ ይመ​ለ​ስ​ላ​ች​ኋል።,ወእመሂ ቦ ህየ ወልደ ሰላም ያዕርፍ ሰላምክሙ ላዕሌሁ ወእመአኮሰ ይግባእ ሰላምክሙ ላዕሌክሙ።,"If anyone there shares God’s peace, then your peace will rest on that person. If not, your blessing will return to you." +በዚ​ያም ቤት ተቀ​መጡ፤ ከእ​ነ​ርሱ የተ​ገ​ኘ​ው​ንም ብሉ፥ ጠጡም፤ ለሠ​ራ​ተኛ ዋጋው ይገ​ባ​ዋ​ልና፤ ከቤ​ትም ወደ ቤት አት​ሂዱ።,ወውእተ ቤተ ንበሩ ወብልዑ ወስትዩ ዘእምኀቤሆሙ እስመ ይደልዎ ዐስቡ ለዘይትቀነይ ወኢትትፋለሱ እምቤት ውስተ ቤት።,"Remain in this house, eating and drinking whatever they set before you, for workers deserve their pay. Don’t move from house to house." +ወደ ማና​ቸ​ውም ከተማ ብት​ገቡ፥ የዚያ ከተማ ሰዎ​ችም ቢቀ​በ​ሉ​አ​ችሁ ያቀ​ረ​ቡ​ላ​ች​ሁን ብሉ።,ወሀገረኒ ኀበ ቦእክሙ ወተወክፉክሙ ሰብአ ይእቲ ሀገር ብልዑ ዘአቅረቡ ለክሙ።,"Whenever you enter a city and its people welcome you, eat what they set before you." +በው​ስ​ጥዋ የሚ​ገ​ኙ​ትን ድው​ያ​ን​ንም ፈውሱ፤ ‘የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መን​ግ​ሥት ወደ እና​ንተ ቀር​ባ​ለች’ በሉ​አ​ቸው።,ወፈውሱ ድዉያነ እለ ውስቴታ ወበልዎሙ ቀርበት መንግሥተ እግዚአብሔር ኀቤክሙ።,"Heal the sick who are there, and say to them, ‘God’s kingdom has come upon you.’" +ነገር ግን ወደ ማና​ቸ​ውም ከተማ ብት​ገቡ፥ የዚ​ያች ከተማ ሰዎ​ችም ባይ​ቀ​በ​ሉ​አ​ችሁ ወደ አደ​ባ​ባ​ይዋ ወጥ​ታ​ችሁ የእ​ግ​ራ​ች​ሁን ትቢያ አራ​ግፉ። እን​ዲ​ህም በሉ፦,ወሀገረሰ ኀበ ቦእክሙ ወኢተወክፉክሙ ሰብአ ይእቲ ሀገር ወፂአክሙ ውስተ መርሕባ ንግፉ ጸበለ እገሪክሙ እንዘ ትብሉ።,"Whenever you enter a city and the people don’t welcome you, go out into the streets and say," +ከከ​ተ​ማ​ችሁ የተ​ጣ​በ​ቀ​ብ​ንን ትቢያ እን​ኳን እና​ራ​ግ​ፍ​ላ​ች​ኋ​ለን፤ ነገር ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት ወደ እና​ንተ እንደ ቀረ​በች ይህን ዕወቁ።,ጸበለክሙኒ ዘተለወነ እምሀገርክሙ ንነግፍ ለክሙ ወባሕቱ ዘንተ አእምሩ ከመ ቀርበት መንግሥተ እግዚአብሔር ኀቤክሙ።,"‘As a complaint against you, we brush off the dust of your city that has collected on our feet. But know this: God’s kingdom has come to you.’" +በፍ​ርድ ቀን ሰዶም ከዚ​ያች ከተማ ይልቅ እን​ደ​ም​ት​ሻል ይቅ​ር​ታ​ንም እን​ደ​ም​ታ​ገኝ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ።,እብለክሙ ከመ ሰዶም ትኄይስ ወትረክብ ሣህለ ፈድፋደ እምይእቲ ሀገር በዕለተ ደይን።,I assure you that Sodom will be better off on Judgment Day than that city.Judgment against cities that reject Jesus +“ኮራዚ ወዮ​ልሽ! ቤተ ሳይዳ ወዮ​ልሽ! በእ​ና​ንተ የተ​ደ​ረ​ገው ተአ​ም​ራት በጢ​ሮ​ስና በሲ​ዶና ተደ​ርጎ ቢሆን ቀድሞ ማቅ ለብ​ሰው አመ​ድም ነስ​ን​ሰው በተ​ቀ​መጡ ንስ​ሓም በገቡ ነበር።,አሌ ለኪ ኰራዚ አሌ ለኪ ቤተ ሳይዳ ሶበሰ በጢሮስ ወበሲዶና ተገብረ ኀይል ዘተገብረ በውስቴትክን ሠቀ እምለብሱ ወውስተ ሐመድ እምነበሩ ወእምነስሑ።,"“How terrible it will be for you, Chorazin. How terrible it will be for you, Bethsaida. If the miracles done among you had been done in Tyre and Sidon, they would have changed their hearts and lives long ago. They would have sat around in funeral clothes and ashes." +ነገር ግን ጢሮ​ስና ሲዶና ከእ​ና​ንተ ይልቅ በፍ​ርድ ቀን ይቅ​ር​ታን ያገ​ኛሉ።,ወባሕቱ ጢሮስ ወሲዶና ይኄይሳ እምኔክን በዕለተ ደይን።,But Tyre and Sidon will be better off at the judgment than you. +አን​ቺም ቅፍ​ር​ና​ሆም እስከ ሰማይ ድረስ ከፍ ከፍ ብትዪ እስከ ሲኦል ትወ​ር​ጃ​ለሽ።,ወአንቲኒ ቅፍርናሆም እመ እስከ ሰማይ ትትሌዓሊ ሀለወኪ ትረዲ እስከ ሲኦል።,"And you, Capernaum, will you be honored by being raised up to heaven? No, you will be cast down to the place of the dead." +“እና​ን​ተን የሚ​ሰማ እኔን ይሰ​ማል፤ እና​ን​ተ​ንም እንቢ የሚል እኔን እንቢ ይላል፤ እኔ​ንም እንቢ የሚል የላ​ከ​ኝን እንቢ ይላል፤ እኔ​ንም የሚ​ሰማ የላ​ከ​ኝን ይሰ​ማል።”ስለ ሰባው መል​እ​ክ​ተ​ኞች መመ​ለስ,ዘኪያክሙ ሰምዐ ኪያየ ሰምዐ ወዘለክሙ አበየ ሊተ አበየ ወዘሊተ አበየ አበዮ ለዘፈነወኒ ወዘኪያየ ሰምዐ ሰምዖ ለዘፈነወኒ።ዘከመ ተመይጡ እልክቱ ሰብዓ እምዘተፈነዉ,Whoever listens to you listens to me. Whoever rejects you rejects me. Whoever rejects me rejects the one who sent me.”The seventy-two return +እነ​ዚ​ያም ሰባው ደስ ብሎ​አ​ቸው ተመ​ለ​ሱና፥ “አቤቱ፥ አጋ​ን​ንት ስንኳ በስ​ምህ ተገ​ዙ​ልን” አሉት።,ወተመይጡ እልክቱ ሰብዓ እለ ተፈነዉ እንዘ ይትፌሥሑ ወይቤልዎ እግዚኦ አጋንንትሂ ገረሩ ለነ በስምከ።,"The seventy-two returned joyously, saying, “Lord, even the demons submit themselves to us in your name.”" +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ሰይ​ጣ​ንን ከሰ​ማይ እንደ መብ​ረቅ ሲወ​ድቅ አየ​ሁት።,ወይቤሎሙ ርኢክዎ ለሰይጣን ከመ መብረቅ ወድቀ እምሰማይ።,"Jesus replied, “I saw Satan fall from heaven like lightning." +እነሆ፥ ጊን​ጦ​ች​ንና እባ​ቦ​ችን፥ የጠ​ላ​ት​ንም ኀይል ሁሉ ትረ​ግጡ ዘንድ ሥል​ጣ​ንን ሰጠ​ኋ​ችሁ፤ የሚ​ጐ​ዳ​ች​ሁም ነገር የለም።,ወናሁ ወሀብኩክሙ ሥልጣነ ትኪዱ ዲበ አቃርብት ወዲበ አራዊተ ምድር ወዲበ ኵሉ ኀይለ ጸላኢ ወአልቦ ዘይነክየክሙ።,"Look, I have given you authority to crush snakes and scorpions underfoot. I have given you authority over all the power of the enemy. Nothing will harm you." +ነገር ግን አጋ​ን​ንት ስለ ተገ​ዙ​ላ​ችሁ በዚህ ደስ አይ​በ​ላ​ችሁ፤ ግን ስማ​ችሁ በሰ​ማ​ያት ስለ ተጻፈ ደስ ይበ​ላ​ችሁ።”,ወባሕቱ በዝሰ ኢትትፈሥሑ እስመ አጋንንት ይገንዩ ለክሙ ተፈሥሑሰ ባሕቱ እስመ ተጽሕፈ አስማቲክሙ በሰማያት።,"Nevertheless, don’t rejoice because the spirits submit to you. Rejoice instead that your names are written in heaven.”" +በዚ​ያች ሰዓ​ትም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ደስ አለው፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “የሰ​ማ​ይና የም​ድር ጌታ አባት ሆይ፥ ይህን ከዐ​ዋ​ቂ��ዎ​ችና ከአ​ስ​ተ​ዋ​ዮች ሰው​ረህ ለሕ​ፃ​ናት ስለ​ገ​ለ​ጥ​ኸው አመ​ሰ​ግ​ን​ሃ​ለሁ፤ አዎን፥ አባት ሆይ፥ ፈቃ​ድህ በፊ​ትህ እን​ዲሁ ሆኖ​አ​ልና።,ወበይእቲ ሰዓት ተፈሥሐ እግዚእ ኢየሱስ በመንፈሱ ቅዱስ ወይቤ አአምነከ አባ እግዚአ ሰማይ ወምድር ዘኀባእኮ ለዝንቱ እምጠቢባን ወእምለባውያን ወከሠትኮ ለሕፃናት እወ አባ እስመ ከማሁ ኮነ ሥምረትከ በቅድሜከ።,"At that very moment, Jesus overflowed with joy from the Holy Spirit and said, “I praise you, Father, Lord of heaven and earth, because you’ve hidden these things from the wise and intelligent and shown them to babies. Indeed, Father, this brings you happiness." +ሁሉ ከአ​ባቴ ዘንድ ተሰ​ጠኝ፤ ወልድ ማን እንደ ሆነ ከአብ በቀር የሚ​ያ​ውቅ የለም፤ አብም ማን እንደ ሆነ ከወ​ልድ በቀር የሚ​ያ​ውቅ የለም። ወልድ ግን ለወ​ደ​ደው ይገ​ል​ጥ​ለ​ታል።”,ኵሉ ተውህበ ሊተ እምኀበ አቡየ ወአልቦ ዘየአምሮ ለወልድ ከመ መኑ ውእቱ ዘእንበለ አብ ወአልቦ ዘየአምሮ ለአብ ከመ መኑ ውእቱ ዘእንበለ ወልድ ወለዘፈቀደ ወልድ ይከሥት ሎቱ።,"My Father has handed all things over to me. No one knows who the Son is except the Father, or who the Father is except the Son and anyone to whom the Son wants to reveal him.”" +ተመ​ል​ሶም ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱን ለብ​ቻ​ቸው አድ​ርጎ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ የም​ታ​ዩ​ትን የሚ​ያዩ ዐይ​ኖች ብፁ​ዓን ናቸው።,ወተመይጠ ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ እንተ ባሕቲቶሙ ብፁዓት አዕይንት እለ ርእያ ዘትሬእዩ አንትሙ።,"Turning to the disciples, he said privately, “Happy are the eyes that see what you see." +ብዙ ነቢ​ያ​ትና ነገ​ሥ​ታት እና​ንተ የም​ታ​ዩ​ትን ሊያዩ ተመኙ፤ አላ​ዩ​ምም፤ እና​ንተ የም​ት​ሰ​ሙ​ት​ንም ሊሰሙ ተመኙ፥ አል​ሰ​ሙም።”ጌታን ስለ ፈተ​ነው ሕግ ዐዋቂ,እብለክሙ ከመ ብዙኃን ነቢያት ወነገሥት ፈተዉ ይርአዩ ዘትሬእዩ አንትሙ ወኢርእዩ ወይስምዑ ዘትሰምዑ አንትሙ ወኢሰምዑ።ዘከመ ተስእሎ ጸሓፌ ሀገር,"I assure you that many prophets and kings wanted to see what you see and hear what you hear, but they didn’t.”Loving your neighbor" +ከዚህ በኋላ አንድ ሕግ ዐዋቂ ሊፈ​ት​ነው ተነ​ሣና፥ “መም​ህር ሆይ፥ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን እወ​ርስ ዘንድ ምን ላድ​ርግ?” አለው።,ወእምዝ ተንሥአ አሐዱ ጸሓፌ ሀገር ያመክሮ ወይቤሎ ኦ ሊቅ ምንተ ገቢርየ እወርስ ሕይወተ ዘለዓለም።,"A legal expert stood up to test Jesus. “Teacher,” he said, “what must I do to gain eternal life?”" +እር​ሱም፥ “በኦ​ሪት ምን ተጽ​ፎ​አል? እን​ዴ​ትስ ታነ​ብ​ባ​ለህ?” አለው።,ወይቤሎ ውስተ ኦሪት ምንት ጽሑፍ ወእፎ ታነብብ።,"Jesus replied, “What is written in the Law? How do you interpret it?”" +እር​ሱም መልሶ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክ​ህን በፍ​ጹም ልብህ፥ በፍ​ጹም ሰው​ነ​ትህ፥ በፍ​ጹም ኀይ​ልህ፥ በፍ​ጹም ዐሳ​ብህ ውደ​ደው፤ ባል​ን​ጀ​ራ​ህ​ንም እንደ ራስህ ውደድ ይላል” አለው።,ወአውሥአ ወይቤሎ «አፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ልብከ ወበኵሉ ነፍስከ ወበኵሉ ኀይልከ ወበኵሉ ኅሊናከ ወአፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስከ።»,"He responded, “You must love the Lord your God with all your heart, with all your being, with all your strength, and with all your mind, and love your neighbor as yourself.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “መል​ካም መል​ሰ​ሃል፤ እን​ዲሁ አድ​ርግ፤ ትድ​ና​ለ​ህም” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ሠናየ ተሠጠውከ ከማሁኬ ግበር ወተሐዩ።,"Jesus said to him, “You have answered correctly. Do this and you will live.”" +ራሱን ሊያ​ከ​ብር ባል​ን​ጀ​ራ​ው​ንም ሊንቅ ወድዶ፥ “ባል​ን​ጀ​ራዬ ማነው?” አለው።ስለ ደጉ ሳም​ራዊ,ወፈቀደ ያጽድቅ ርእሶ ወይመንን ቢጾ ወይቤሎ መኑ ውእቱ ቢጽየ።በእንተ ርኅራኄሁ ለሳምራዊ,"But the legal expert wanted to prove that he was right, so he said to Jesus, “And who is my neighbor?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አለው፥ “አንድ ሰው ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ወደ ኢያ​ሪኮ ይወ​ርድ ነበር፤ ሽፍ​ቶ​ችም አገ​ኙት፤ ደበ​ደ​ቡት፥ አቈ​ሰ​ሉት፥ ልብ​ሱ​ንም ገፍ​ፈው፤ በሕ​ይ​ወ​ትና በሞት መካ​ከል ጥለ​ውት ሄዱ።,ወተሰጥዎ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አሐዱ ብእሲ እንዘ ይወርድ እምኢየሩሳሌም ለኢያሪሆ ረከብዎ ፈያት ወዘበጥዎ ወፈቅዕዎ ወሰለብዎ ወገደፍዎ ወኀለፉ ወአልጸቀ ይሙት።,"Jesus replied, “A man went down from Jerusalem to Jericho. He encountered thieves, who stripped him naked, beat him up, and left him near death." +አንድ ካህ​ንም በዚ​ያች መን​ገድ ሲወ​ርድ ድን​ገት አገ​ኘው፤ አይ​ቶም አል​ፎት ሄደ።,ወተዳደቆ አሐዱ ካህን እንዘ ይወርድ ይእተ ፍኖተ ወርእዮ ተዐደዎ ወኀለፈ።,"Now it just so happened that a priest was also going down the same road. When he saw the injured man, he crossed over to the other side of the road and went on his way." +እን​ዲ​ሁም አንድ ሌዋዊ በዚያ ቦታ አገ​ኘ​ውና፥ አይቶ እንደ ፊተ​ኛው አል​ፎት ሄደ።,ወከማሁ ሌዋዊሂ ረከቦ ክመ በውእቱ መካን ወርእዮ ተዐደዎ ወኀለፈ ከመ ቀዳሚ።,"Likewise, a Levite came by that spot, saw the injured man, and crossed over to the other side of the road and went on his way." +አንድ ሳም​ራዊ ግን በዚ​ያች መን​ገድ ሲሄድ አገ​ኘው፤ አይ​ቶም አዘ​ነ​ለት።,ወረከቦ አሐዱ ሳምራዊ እንዘ የሐውር ይእተ ፍኖተ ወርእዮ ወምሕሮ።,"A Samaritan, who was on a journey, came to where the man was. But when he saw him, he was moved with compassion." +ወደ እር​ሱም ቀረበ፤ ቍስ​ሉ​ንም አጋ​ጥሞ አሰ​ረ​ለት፤ በቍ​ስሉ ላይም ወይ​ንና ዘይት ጨመ​ረ​ለት፤ በአ​ህ​ያ​ውም ላይ አስ​ቀ​ምጦ እን​ዲ​ፈ​ው​ሰው የእ​ን​ግ​ዶ​ችን ቤት ወደ​ሚ​ጠ​ብ​ቀው ወሰ​ደው፤ የሚ​ድ​ን​በ​ት​ንም ዐሰበ።,ወቀርበ ኀቤሁ ወሶጠ ወይነ ወቅብዐ ውስተ ቍሰሊሁ ወአጽዐኖ ዲበ አድጉ ወወሰዶ ኀበ ዐቃቤ ቤተ ነገድ ከመ ይፈውሶ ወአስተሐመመ በግብሩ።,"The Samaritan went to him and bandaged his wounds, tending them with oil and wine. Then he placed the wounded man on his own donkey, took him to an inn, and took care of him." +በማ​ግ​ሥ​ቱም ሁለት ዲናር አው​ጥቶ ለእ​ን​ግዳ ቤት ጠባ​ቂው ሰጠ​ውና፦ ‘በዚህ አስ​ታ​ም​ልኝ፤ ከዚህ የሚ​በ​ልጥ ለእ​ርሱ የም​ታ​ወ​ጣው ቢኖር እኔ በተ​መ​ለ​ስሁ ጊዜ እከ​ፍ​ል​ሃ​ለሁ’ አለው።,ወበሳኒታ አውፅአ ክልኤተ ዲናረ ወወሀቦ ለዐቃቤ ቤተ ነግድ ወይቤሎ ፈውሶ ሊተ በዝንቱ ወእመቦ ዘአስተዋፃእከ ሎቱ ዘይበዝኅ እምዝ እፈድየከ አነ አመ ግብአትየ።,"The next day, he took two full days’ worth of wages and gave them to the innkeeper. He said, ‘Take care of him, and when I return, I will pay you back for any additional costs.’" +እን​ግ​ዲህ ሽፍ​ቶች ለደ​በ​ደ​ቡት ሰው ከእ​ነ​ዚህ ከሦ​ስቱ ባል​ን​ጀራ የሚ​ሆ​ነው ማን​ኛው ይመ​ስ​ል​ሃል?”,መኑ እንከ እምእሉ ሠለስቱ ዘይከውኖ ቢጾ ለዘዘበጥዎ ፈያት።,What do you think? Which one of these three was a neighbor to the man who encountered thieves?” +እር​ሱም“ምሕ​ረት ያደ​ረ​ገ​ለት ነዋ” አለው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እን​ኪ​ያስ አን​ተም ሂድና እን​ዲሁ አድ​ርግ” አለው።ስለ ማር​ያ​ምና ስለ ማርታ,ወይቤሎ ዘገብረ ምሕረተ ላዕሌሁ ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ሑርኬ አንተኒ ግበር ከማሁ ወተሐዩ።በእንተ ማርያ ወማርታ,"Then the legal expert said, “The one who demonstrated mercy toward him.”Jesus told him, “Go and do likewise.”Jesus visits Martha and Mary" +ከዚ​ህም በኋላ ሄደው ወደ አን​ዲት መን​ደር ገቡ፤ ማርታ የም​ት​ባል አን​ዲት ሴትም በቤቷ ተቀ​በ​ለ​ችው።,ወእምዝ ሐዊሮሙ ቦኡ አሐተ ሀገረ ወተቀበለቶ በቤታ አሐቲ ብእሲት እንተ ስማ ማርታ።,"While Jesus and his disciples were traveling, Jesus entered a village where a woman named Martha welcomed him as a guest." +ማር​ያም የም​ት​ባል እኅ​ትም ነበ​ረ​ቻት፤ እር​ስ​ዋም ከጌ​ታ​ችን ኢየ​ሱስ እግር አጠ​ገብ ተቀ​ምጣ ትም​ህ​ር​ቱን ትሰማ ነበር።,ወስመ እኅታ ማርያ እንተ ነበረት ኀበ እገሪሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወሰምዐት ነገሮ።,"She had a sister named Mary, who sat at the Lord’s feet and listened to his message." +ማርታ ግን ብዙ በማ​ዘ​ጋ​ጀት ትደ​ክም ነበር፤ ቆማም፥ “ጌታዬ ሆይ፥ እኅቴ ትታኝ ብቻ​ዬን ስሠራ አያ​ሳ​ዝ​ን​ህ​ምን? ርጃት በላት” አለ​ችው።,ወማርታሰ ትሰርሕ በአስተዳለዎ ብዙኀ ወቆመት ወትቤሎ እግዚእየ ኢያጽሕቀከኑ ዘተኀድገኒ እኅትየ ባሕቲትየ እንዘ አስተዳሉ በላኬ ትርድአኒ።,"By contrast, Martha was preoccupied with getting everything ready for their meal. So Martha came to him and said, “Lord, don’t you care that my sister has left me to prepare the table all by myself? Tell her to help me.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላት፥ “ማርታ፥ ማርታ፥ በብዙ ነገር ትደ​ክ​ሚ​ያ​ለሽ፥ ትቸ​ገ​ሪ​ያ​ለ​ሽም፤ ታዘ​ጋ​ጂ​ያ​ለ​ሽም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤላ ማርታ ማርታ ለምንት ትሰርሒ ብዙኀ ወታስተዳልዊ።,"The Lord answered, “Martha, Martha, you are worried and distracted by many things." +ጥቂት ይበ​ቃል፤ ያም ባይ​ሆን አንድ ይበ​ቃል፤ ማር​ያ​ምስ የማ​ይ​ቀ​ሙ​አ​ትን መል​ካም ዕድል መረ​ጠች።”,ወኅዳጥ የአክል ወእመ አኮ አሐቲ መክፈልት ወማርያሰ ኀርየት መክፈልተ ሠናየ ዘኢየሀይድዋ።,One thing is necessary. Mary has chosen the better part. It won’t be taken away from her.” +ከዚ​ህም በኋላ በአ​ን​ዲት ቦታ ጸለየ፤ ጸሎ​ቱን በጨ​ረሰ ጊዜም ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ አንዱ፥ “ጌታ ሆይ፥ ዮሐ​ንስ ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ እንደ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው ጸሎት አስ​ተ​ም​ረን” አለው።,ወእምዝ ጸለየ በአሐቲ መካን ወፈጺሞ ጸሎተ ይቤሎ አሐዱ እምአርዳኢሁ እግዚኦ መሀረነ ጸሎተ በከመ መሀሮሙ ዮሐንስ ለአርዳኢሁ።,"Jesus was praying in a certain place. When he finished, one of his disciples said, “Lord, teach us to pray, just as John taught his disciples.”" +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “በም​ት​ጸ​ል​ዩ​በት ጊዜ እን​ዲህ በሉ፦ በሰ​ማ​ያት የም​ት​ኖር አባ​ታ​ችን ሆይ፥ ስምህ ይቀ​ደስ፤ መን​ግ​ሥ​ትህ ትምጣ፤ ፈቃ​ድህ በሰ​ማይ እንደ ሆነ እን​ዲ​ሁም በም​ድር ይሁን።,ወይቤሎሙ ሶበ ትጼልዩ ከመዝ በሉ አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ ትምጻእ መንግሥትከ ወይኩን ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድርኒ።,"Jesus told them, “When you pray, say: ‘Father, uphold the holiness of your name. Bring in your kingdom." +የዕ​ለት ምግ​ባ​ች​ንን በየ​ዕ​ለቱ ስጠን።,ሲሳየነ ዘለለዕለትነ ሀበነ ዮም።,Give us the bread we need for today. +እኛም የበ​ደ​ለ​ንን ሁሉ ይቅር እን​ድ​ንል በደ​ላ​ች​ንን ይቅር በለን፤ አቤቱ፥ ወደ ፈተና አታ​ግ​ባን፤ ከክፉ ሁሉ አድ​ነን እንጂ።”,ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኒ ንኅድግ ለዘአበሰ ለነ ወኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ እኩይ።,"Forgive us our sins, for we also forgive everyone who has wronged us. And don’t lead us into temptation.’”" +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ከመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ ወዳጅ ያለው ሰው ቢኖር በመ​ን​ፈቀ ሌሊ​ትም ወደ እርሱ ሄዶ እን​ዲህ ቢለው፦ ‘ወዳጄ ሆይ ሦስት እን​ጀራ አበ​ድ​ረኝ።,ወይቤሎሙ እመቦ እምውስቴትክሙ ዘቦ ዐርክ ወሖረ ኀቤሁ መንፈቀ ሌሊት ወይቤሎ ዐርክየ ለቅሐኒ ሠላሰ ኅብስተ።,"He also said to them, “Imagine that one of you has a friend and you go to that friend in the middle of the night. Imagine saying, ‘Friend, loan me three loaves of bread" +ወዳጄ ከመ​ን​ገድ መጥ​ቶ​ብ​ኛ​ልና የማ​ቀ​ር​ብ​ለት የለ​ኝም።’,እስመ በጽሐኒ ማኅፈርየ እምሐቅል ወአልብየ ዘአቀርብ ሎቱ ወአሠብጦ።,because a friend of mine on a journey has arrived and I have nothing to set before him.’ +ያ ወዳ​ጁም ከው​ስጥ ሆኖ፦ ‘አት​ዘ​ብ​ዝ​በኝ፤ ደጁን አጥ​ብ​ቀን ዘግ​ተ​ናል፤ ልጆ​ችም ከእኔ ጋር በአ​ልጋ ላይ ተኝ​ተ​ዋል፤ እሰ​ጥህ ዘንድ መነ​ሣት አል​ች​ልም’ ይለ​ዋ​ልን?,ወይሠጠዎ ዝኩ ዐርኩ እምውስጥ ወይብሎ ኢታንጥየኒ ወዳእነ ቀተርነ ኆኅተ ወደቂቅኒ ይሰክቡ ምስሌየ ውስተ ዓራት ወኢይክል ተንሥኦ አሀብከ።,"Imagine further that he answers from within the house, ‘Don’t bother me. The door is already locked, and my children and I are in bed. I can’t get up to give you anything.’" +ወዳጁ ስለ​ሆነ ሊሰ​ጠው ባይ​ነሣ እንኳ እን​ዳ​ይ​ዘ​በ​ዝ​በው ተነ​ሥቶ የወ​ደ​ደ​ውን ያህል ይሰ​ጠ​ዋል።,እብለክሙ ለእመሂ ኢተንሥአ የሀቦ እስመ ዐርኩ ውእቱ ከመ ኢያንጥዮ ይትነሣእ ወይሁቦ መጠነ ፈቀደ።,"I assure you, even if he wouldn’t get up and help because of his friendship, he will get up and give his friend whatever he needs because of his friend’s brashness." +እኔም እላ​ች​ኋ​ለሁ፦ ለምኑ፥ ይሰ​ጣ​ች​ኋ​ልም፤ ፈልጉ፥ ታገ​ኛ​ላ​ች​ሁም፤ ደጅ ምቱ፥ ይከ​ፈ​ት​ላ​ች​ኋ​ልም።,ወአነሂ እብለክሙ ሰአሉ ወይትወሀበክሙ ጐድጕዱ ወይትረኀወክሙ ኅሡ ወትረክቡ።,And I tell you: Ask and you will receive. Seek and you will find. Knock and the door will be opened to you. +የሚ​ለ​ምን ሁሉ ይሰ​ጠ​ዋ​ልና፤ የሚ​ፈ​ል​ግም ያገ​ኛ​ልና፤ ደጅ ለሚ​መ​ታም ይከ​ፈ​ት​ለ​ታ​ልና።,እስመ ኵሉ ዘሰአለ ይነሥእ ወዘሂ ኀሠሠ ይረክብ ወለዘሂ ጐድጐደ ይትረኀዎ።,"Everyone who asks, receives. Whoever seeks, finds. To everyone who knocks, the door is opened." +ከእ​ና​ንተ መካ​ከል ልጁ ዳቦ የሚ​ለ​ም​ነው አባት ቢኖር ድን​ጋይ ይሰ​ጠ​ዋ​ልን? ዓሣ ቢለ​ም​ነ​ውስ በዓሣ ፋንታ እባ​ብን ይሰ​ጠ​ዋ​ልን?,ወእመቦ እምውስቴትክሙ ዘሰአሎ ወልዱ ለአቡሁ ኅብስተ እብነኑ ይሁቦ ወእመኒ ዓሣ ሰአሎ አርዌ ምድርኑ ይሁቦ ህየንተ ዓሣ።,“Which father among you would give a snake to your child if the child asked for a fish? +ወይስ ዕን​ቍ​ላል ቢለ​ም​ነው በዕ​ን​ቍ​ላል ፋንታ ጊንጥ ይሰ​ጠ​ዋ​ልን?,ወእመኒ አንቆቅሖ ሰአሎ ዐቅራበኑ ይሁቦ ህየንቴሁ።,"If a child asked for an egg, what father would give the child a scorpion?" +እና​ንተ ክፉ​ዎች ስት​ሆኑ ለል​ጆ​ቻ​ችሁ መል​ካም ስጦ​ታን መስ​ጠ​ትን የም​ታ​ውቁ ከሆነ፥ የሰ​ማይ አባ​ታ​ች​ሁማ ለሚ​ለ​ም​ኑት መል​ካ​ሙን ሀብተ መን​ፈስ ቅዱስ እን​ዴት አብ​ዝቶ ይሰ​ጣ​ቸው ይሆን?”ደን​ቆሮ ጋኔን ስለ ያዘው ሰው,ወሶበ አንትሙ እንዘ እኩያን አንትሙ ተአምሩ ሠናየ ሀብተ ውሂበ ለውሉድክሙ እፎ ፈድፋደ አቡክሙ ዘበሰማያት ይሁብ ሠናየ ሀብተ መንፈስ ቅዱስ ለእለ ይስእልዎ።በእንተ ዘአኀዞ ጋኔን ጽሙም,"If you who are evil know how to give good gifts to your children, how much more will the heavenly Father give the Holy Spirit to those who ask him?”Controversy over Beelzebul" +ዲዳና ደን​ቆሮ ጋኔ​ን​ንም ያወጣ ነበር፤ ጋኔ​ኑም በወጣ ጊዜ ዲዳና ደን​ቆሮ የነ​በ​ረው ተና​ገረ፤ ሰዎ​ችም አደ​ነቁ።,ወሀሎ ያወፅእ ጋኔነ በሃመ ወጽሙመ ወወፂኦ ጋኔኑ ነበበ ወሰምዐ ውእቱ በሃም ወጽሙም ወአንከርዎ ሰብእ።,"Jesus was throwing out a demon that causes muteness. When the demon was gone, the man who couldn’t speak began to talk. The crowds were amazed." +ነገር ግን ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው፥ “በአ​ጋ​ን​ንት አለቃ በብ​ዔል ዜቡል አጋ​ን​ን​ትን ያወ​ጣ​ቸ​ዋል” ያሉ ነበሩ፤ እር​ሱም መልሶ፥ “ሰይ​ጣን ሰይ​ጣ​ንን ማው​ጣት እን​ደ​ምን ይቻ​ለ​ዋል?” አላ​ቸው።,ወቦ እምውስቴቶሙ እለ ይቤሉ በብኤል ዜቡል በመልአኮሙ ለአጋንንት ያወፅኦሙ ለአጋንንት ወአውሥአ ወይቤ እፎ ይክል ሰይጣን ለሰይጣን አውፅኦቶ።በእንተ መናፍስት ርኩሳን,"But some of them said, “He throws out demons with the authority of Beelzebul, the ruler of demons.”" +ሌሎ​ችም ሊፈ​ት​ኑት ከእ​ርሱ ዘንድ ከሰ​ማይ ምል​ክ​ትን ይፈ​ልጉ ነበር።,ወቦ እለ ያሜክርዎ ወየኀሥሡ ትእምርተ እምሰማይ በኀቤሁ።,"Others were testing him, seeking a sign from heaven." +እርሱ ግን የሚ​ያ​ስ​ቡ​ትን ዐወ​ቀ​ባ​ቸ​ውና እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እርስ በር​ስዋ የም​ት​ለ​ያይ መን​ግ​ሥት ሁሉ ትጠ​ፋ​ለች፤ ቤትም እርስ በርሱ ቢለ​ያይ ያ ቤት ይወ​ድ​ቃል።,ወውእቱሰ አእመሮሙ ዘይኄልዩ ወይቤሎሙ ኵላ መንግሥት እንተ ትትናፈቅ በበይናቲሃ ትማስን ወቤትኒ እመ ተናፈቀ በበይናቲሁ ይወድቅ ውእቱ ቤት።,"Because Jesus knew what they were thinking, he said to them, “Every kingdom involved in civil war becomes a wasteland, and a house torn apart by divisions will collapse." +ሰይ​ጣ​ንስ እርስ በርሱ ከተ​ለ​ያየ መን​ግ​ሥቱ እን​ዴት ይጸ​ናል? በአ​ጋ​ን​ንት አለቃ በብ​ዔል ዜቡል አጋ​ን​ን​ትን ያወ​ጣል ትላ​ላ​ች​ሁና።,ወእመሰ ሰይጣን ተናፈቀ በበይናቲሁ እፎ ይቀውም መንግሥቱ እስመ ትብሉ በብኤል ዜቡል በመልአኮሙ ለአጋንንት ያወፅኦሙ ለአጋንንት።,"If Satan is at war with himself, how will his kingdom endure? I ask this because you say that I throw out demons by the authority of Beelzebul." +እኔ በብ​ዔል ዜቡል አጋ​ን​ን​ትን የማ​ወጣ ከሆነ፥ ልጆ​ቻ​ችሁ በምን ያወ​ጡ​አ​ቸ​ዋል? ስለ​ዚህ እነ​ርሱ ይፋ​ረ​ዱ​አ​ች​ኋል።,ወእመሰ አነ በብኤል ዜቡል አወፅኦሙ ለአጋንንት ደቂቅክሙ በምንትኑ ያወፅእዎሙ ወበእንተ ዝንቱ እሙንቱ ይዛለፉክሙ።,"If I throw out demons by the authority of Beelzebul, then by whose authority do your followers throw them out? Therefore, they will be your judges." +እኔ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጣት አጋ​ን​ን​ትን የማ​ወጣ ከሆነ እን​ግ​ዲህ አሁን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት ወደ እና​ንተ ደር​ሳ​ለች።,ወእመሰ አነ በአጽባዕተ እግዚአብሔር አወፅኦሙ ለአጋንንት ዮጊኬ በጽሐት እንከሰ ኀቤክሙ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"But if I throw out demons by the powerof God, then God’s kingdom has already overtaken you." +ኀይ​ለኛ ሰው በጦር መሣ​ሪያ ቤቱን የጠ​በቀ እንደ ሆነ ገን​ዘቡ ሁሉ ደኅና ይሆ​ናል።,ወአምጣነ የዐቅብ ኀያል ዐጸዶ ርሡየ በንዋየ ሐቅል ዳኅን ኵሉ ጥሪቱ።,"When a strong man, fully armed, guards his own palace, his possessions are secure." +ከእ​ርሱ የሚ​በ​ረ​ታው ቢመ​ጣና ቢያ​ሸ​ን​ፈው ግን፥ ይታ​መ​ን​በት የነ​በ​ረ​ውን የጦር መሣ​ሪ​ያ​ውን ይገ​ፈ​ዋል፤ የማ​ረ​ከ​ው​ንና የዘ​ረ​ፈ​ውን ገን​ዘ​ቡ​ንም ይወ​ስ​ዳል።,ወእመሰ ይመጽእ ዘይኄሎ ይመውኦ ወይሰልቦ ንዋየ ሐቅሉ ዘቦቱ ይትአመን ወይከፍል በርበሮ።,"But as soon as a stronger one attacks and overpowers him, the stronger one takes away the armor he had trusted and divides the stolen goods." +ከእኔ ጋር ያል​ሆነ ባለ​ጋ​ራዬ ነው፤ ከእኔ ጋር የማ​ይ​ሰ​በ​ስ​ብም ይበ​ት​ን​ብ​ኛል።,ዘኢሀሎ ምስሌየ ዕድውየ ውእቱ ወዘኢይትጋባእ ምስሌየ ይዘርወኒ።,"“Whoever isn’t with me is against me, and whoever doesn’t gather with me, scatters." +“ክፉ ጋኔ​ንም ከሰው በወጣ ጊዜ ውኃ ወደ​ሌ​ለ​በት ምድረ በዳ ይሄ​ዳል፤ የሚ​ያ​ር​ፍ​በ​ት​ንም መኖ​ሪያ ይሻል፤ ያላ​ገኘ እንደ ሆነም ወደ ወጣ​ሁ​በት ቤቴ እመ​ለ​ሳ​ለሁ ይላል።,ወሶበ ይወፅእ ጋኔን እኩይ እምሰብእ የዐውድ በድወ ኀበ አልቦ ማይ፤ ወየኀሥሥ ምንባረ ወመካነ ኀበ የዐርፍ ወእምከመ ኢረከበ ይብል እገብእ ቤትየ እምኀበ ወፃእኩ።,"When an unclean spirit leaves a person, it wanders through dry places looking for a place to rest. But it doesn’t find any. Then it says, ‘I’ll go back to the house I left.’" +በመ​ጣም ጊዜ ተጠ​ርጎ አጊ​ጦም ያገ​ኘ​ዋል።,ወመጺኦ ይረክቦ እንዘ ያስተራክብ እዳወ ወሥርግወ ወኵስቱረ።,"When it arrives, it finds the house cleaned up and decorated." +ከዚ​ህም በኋላ ይሄ​ድና ከእ​ርሱ የሚ​ከፉ ሌሎች ባል​ን​ጀ​ሮ​ቹን ሰባት አጋ​ን​ንት ያመ​ጣል፤ ገብ​ተ​ውም በዚያ ሰው ያድ​ሩ​በ​ታል፤ ለዚያ ሰውም ከፊ​ተ​ኛው ይልቅ የኋ​ለ​ኛው የከፋ ይሆ​ን​በ​ታል።”በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል አሰ​ምታ ስለ ተና​ገ​ረ​ችው ሴት,ወእምዝ የሐውር ወያመጽእ ምስሌሁ ሰብዐተ ቢጾ አጋንንተ እለ የአክይዎ ወይበውኡ ወየኀድሩ ውስቴቱ ወይብእሶ ደኃሪቱ ለውእቱ ብእሲ እምቀዳሚቱ።በእንተ ብእሲት እንተ ጸርሐት በማእከለ አሕዛብ,Then it goes and brings with it seven other spirits more evil than itself. They go in and make their home there. That person is worse off at the end than at the beginning.”On seeking signs +ከዚ​ህም በኋላ ይህን ሲና​ገር ከሕ​ዝቡ መካ​ከል አን​ዲት ሴት ድም​ፅ​ዋን አሰ​ምታ፥ “የተ​ሸ​ከ​መ​ችህ ማኅ​ፀን ብፅ​ዕት ናት፤ የጠ​ባ​ሃ​ቸው ጡቶ​ችም ብፁ​ዓት ናቸው” አለ​ችው።,ወእምዝ እንዘ ዘንተ ይትናገር ከልሐት አሐቲ ብእሲት በማእክለ ሰብእ ወትቤሎ ብፅዕት ከርሥ እንተ ፆረተከ ወአጥባት እለ ሐፀናከ።,"While Jesus was saying these things, a certain woman in the crowd spoke up: “Happy is the mother who gave birth to you and who nursed you.”" +እር​ሱም፥ “ብፁ​ዓ​ንስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ሰም​ተው የሚ​ጠ​ብቁ ናቸው” አላት።ምል​ክ​ትን ስለ​ሚ​ጠ​ይቁ ሰዎች,ወይቤላ ውእቱኒ ብፁዓንሰ እለ ይሰምዑ ቃለ እግዚአብሔር ወየዐቅቡ።በእንተ እለ የኀሥሡ ትእምርተ,"But he said, “Happy rather are those who hear God’s word and put it into practice.”" +ብዙ ሰዎ​ችም ተሰ​ብ​ስ​በው ሳሉ እን​ዲህ ይላ​ቸው ጀመረ ፥ “ይቺ ትው​ልድ ክፉ ናት፤ ምል​ክ​ትም ትሻ​ለች፤ ነገር ግን ከነ​ቢዩ ከዮ​ናስ ምል​ክት በቀር ምል​ክት አይ​ሰ​ጣ​ትም።,ወእንዘ ጉቡኣን ብዙኃን ሰብእ አኀዘ ይበሎሙ ዛቲ ትውልድ እኪት ይእቲ ትእምርተ ተኀሥሥ ወትእምርትሰ ኢይትወሀባ ዘእንበለ ትእምርተ ዮናስ ነቢይ።,"When the crowds grew, Jesus said, “This generation is an evil generation. It looks for a sign, but no sign will be given to it except Jonah’s sign." +ዮናስ ለነ​ነዌ ሰዎች ምል​ክት እንደ ሆና​ቸው የሰው ልጅም ለዚች ትው​ልድ እን​ዲሁ ምል​ክት ይሆ​ና​ታል።,ወበከመ ዮናስ ኮኖሙ ትእምርተ ለሰብአ ነነዌ ከማሁ ይከውና ትእምርተ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ለዛቲ ትውልድ።,"Just as Jonah became a sign to the people of Nineveh, so the Human Onewill be a sign to this generation." +የአ​ዜብ ንግ​ሥት በፍ​ርድ ቀን ከዚች ትው​ልድ ጋር ተነ​ሥታ ትፋ​ረ​ዳ​ቸ​ዋ​ለች፤ የሰ​ሎ​ሞ​ንን ጥበብ ልት​ሰማ ከም​ድር ዳርቻ መጥ​ታ​ለ​ችና፤ እነሆ፥ ከሰ​ሎ​ሞን የሚ​በ​ልጥ በዚህ አለ።,ንግሥተ አዜብ ትትነሣእ ምስለ ዛቲ ትውልድ አመ ደይን ወትትኳነኖሙ እስመ መጽአት እምአጽናፈ ምድር ትስማዕ ጥበቢሁ ለሰሎሞን ወናሁ ዘየዐቢ እምሰሎሞን ሀሎ ዝየ።,"The queen of the South will rise up at the judgment with the people of this generation and condemn them, because she came from a distant land to hear Solomon’s wisdom. And look, someone greater than Solomon is here." +የነ​ነዌ ሰዎች በፍ​ርድ ቀን ከዚች ትው​ልድ ጋር ተነ​ሥ​ተው ይፋ​ረ​ዱ​አ​ታል፤ ያሳ​ፍ​ሩ​አ​ታ​ልም፤ ዮናስ በሰ​በ​ከ​ላ​ቸው ጊዜ ንስሓ ገብ​ተ​ዋ​ልና፤ እነሆ፥ ከዮ​ናስ የሚ​በ​ልጥ በዚህ አለ።,ሰብአ ነነዌ ይትነሥኡ አመ ደይን ምስለ ዛቲ ትውልድ ወይትኳነንዋ ወያስተኀፍርዋ እስመ ነስሑ አመ ሰበከ ሎሙ ዮናስ ወናሁ ዘየዐቢ እምዮናስ ሀሎ ዝየ።,"The people of Nineveh will rise up at the judgment with this generation and condemn it, because they changed their hearts and lives in response to Jonah’s preaching—and one greater than Jonah is here." +“በስ​ውር ቦታ ወይም ከዕ​ን​ቅብ በታች ሊያ​ኖ​ራት መብ​ራ​ትን የሚ​ያ​በራ የለም፤ የሚ​መ​ላ​ለሱ ሁሉ ብር​ሃ​ንን ያዩ ዘንድ በመ​ቅ​ረ​ዝዋ ላይ ያኖ​ራ​ታል እንጂ።,ወአልቦ ዘያኀቱ ማኅቶተ ከመ ያንብራ ውስተ ምኅባእ ወእመ አኮ ታሕተ ከፈር ዘእንበለ ዲበ ተቅዋማ ከመ ይርአዩ ብርሃነ እለ ያንሶስዉ።,"“People don’t light a lamp and then put it in a closet or under a basket. Rather, they place the lamp on a lampstand so that those who enter the house can see the light." +የሰ​ው​ነ​ትህ መብ​ራት ዐይ​ንህ ነው፤ ዐይ​ንህ ብሩህ ከሆነ ሰው​ነ​ትህ ሁሉ ብሩህ ነው፤ ዐይ​ንህ ታማሚ ቢሆን ግን፤ ሰው​ነ​ትህ ሁሉ ጨለማ ነው።,ማኅቶቱ ለሥጋከ ዐይንከ ውእቱ ወአምጣነ ዐይንከ ብሩህ ውእቱ ኵሉ ነፍስትከ ብሩህ ውእቱ ወእመሰ ዐይንከ ሐማሚ ውእቱ ኵሉ ነፍስትከ ጽልመት ውእቱ።,"Your eye is the lamp of your body. When your eye is healthy, your whole body is full of light. But when your eye is bad, your whole body is full of darkness." +እን​ግ​ዲህ ብር​ሃ​ንህ ጨለማ እን​ዳ​ይ​ሆን ተጠ​ን​ቀቅ።,ዑቅ እንከ ብርሃንከ ጽልመተ ኢይኩን።,"Therefore, see to it that the light in you isn’t darkness." +ሰው​ነ​ትህ ሁሉ ብሩህ ከሆነ በአ​ን​ተም ላይ ምንም ጨለማ ባይ​ኖ​ር​ብህ የመ​ብ​ረቅ ብር​ሃን እን​ደ​ሚ​ያ​በ​ራ​ልህ ሁለ​ን​ተ​ናህ ብሩህ ይሆ​ናል።”ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ወደ ምሳ ስለ ጠራው ፈሪ​ሳዊ,ወእምከመሰ ኵሉ ነፍስትከ ብሩህ ውእቱ አልቦ ምንትኒ ጽልመት ላዕሌከ ወትከውን ኵለንታከ ብሩሀ ወከመ ማኅቶተ መብረቅ ያበርሀከ።በእንተ ፈሪሳዊ ዘጸውዖ ለእግዚእ ኢየሱስ ውስተ ምሳሕ,If your whole body is full of light—with no part darkened—then it will be as full of light as when a lamp shines brightly on you.”Jesus condemns Pharisees and legal experts +ይህ​ንም ሲነ​ግ​ራ​ቸው አንድ ፈሪ​ሳዊ በእ​ርሱ ዘንድ ምሳ እን​ዲ​በላ ለመ​ነው፤ ገብ​ቶም ለምሳ ተቀ​መጠ።,ወእንዘ ይነግሮሙ ዘንተ ይቤሎ አሐዱ ፈሪሳዊ ከመ ይምሳሕ ኀቤሁ ወቦአ ወረፈቀ።,"While Jesus was speaking, a Pharisee invited him to share a meal with him, so Jesus went and took his place at the table." +ፈሪ​ሳ​ዊ​ዉም አይቶ አደ​ነቀ፤ ምሳ ለመ​ብ​ላት እጁን አል​ታ​ጠ​በም ነበ​ርና።,ወርእዮ ፈሪሳዊ አንከረ እስመ ኢተኀፅበ እዴሁ ለመሲሕ።,"When the Pharisee saw that Jesus didn’t ritually purify his hands by washing before the meal, he was astonished." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አለው፥ “እና​ንተ ፈሪ​ሳ​ው​ያን፥ ዛሬ የጽ​ዋ​ው​ንና የወ​ጭ​ቱን ውጭ​ውን ታጥ​ቡ​ታ​ላ​ችሁ፤ ታጠ​ሩ​ታ​ላ​ች​ሁም፤ ውስጡ ግን ቅሚ​ያ​ንና ክፋ​ትን የተ​መላ ነው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አንትሙሰ ፈሪሳውያን ይእዜ እንተ አፍኣሁ ተኀፅብዎ ወታነጽሕዎ ለጽዋዕኒ ወለፃሕልኒ ወእንተ ውስጡሰ ምሉእ ሀዪደ ወእከየ።,"The Lord said to him, “Now, you Pharisees clean the outside of the cup and platter, but your insides are stuffed with greed and wickedness." +እና​ንተ ሰነ​ፎች፥ የው​ጭ​ውን የፈ​ጠረ የው​ስ​ጡ​ንስ የፈ​ጠረ አይ​ደ​ለ​ምን?,ኦ አብዳን አኮኑ ዘፈጠረ እንተ አፍኣ ወእንተ ውሥጥኒ ፈጠረ።,Foolish people! Didn’t the one who made the outside also make the inside? +ነገር ግን የሚ​ወ​ደ​ደ​ውን ምጽ​ዋት አድ​ር​ጋ​ችሁ ስጡ፤ ሁሉም ንጹሕ ይሆ​ን​ላ​ች​ኋል።,ወባሕቱ ዘይትፈቀድሰ ሀቡ ለምጽዋት ወኵሉ ንጹሐ ይከውነክሙ።,"Therefore, give to those in need from the core of who you are and you will be clean all over." +የእ​ን​ስ​ላ​ልና የጤና አዳም፥ ከአ​ት​ክ​ል​ትም ሁሉ ዐስ​ራት የም​ታ​ገቡ ፍር​ድ​ንና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፍቅር ቸል የም​ትሉ እና​ንተ ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያን፥ ወዮ​ላ​ችሁ! ይህ​ንም ልታ​ደ​ርጉ ይገ​ባ​ች​ኋል፥ ያንም አት​ተዉ።,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን እለ ታበውኡ ዐሥራተ እዴሁ ለአዛብ ወለጼናታም ወለኵሉ አሕማላት ወትትዔወርዎ ለጽድቅ ወለፍቀረ እግዚአብሔር ወዘንተኒ ርቱዕ ትግበሩ ወዝክተኒ ኢትኅድጉ።,"“How terrible for you Pharisees! You give a tenth of your mint, rue, and garden herbs of all kinds, while neglecting justice and love for God. These you ought to have done without neglecting the others." +እና​ንተ ግብ​ዞች ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያን፥ ወዮ​ላ​ችሁ! በም​ኵ​ራብ ፊት ለፊት መቀ​መ​ጥን፥ በገ​በ​ያም እጅ መነ​ሣ​ትን ትወ​ዳ​ላ​ች​ሁና።,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን መደልዋን እስመ ታፈቅሩ ነቢረ ፍጽም በውስተ አዕዋዳት ወተአምኆ በውስተ ምሥያጣት።,“How terrible for you Pharisees! You love the most prominent seats in the synagogues and respectful greetings in the marketplaces. +እና​ንተ ግብ​ዞች ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያን፥ ወዮ​ላ​ችሁ! ሰዎች ሳያ​ውቁ በላዩ እን​ደ​ሚ​መ​ላ​ለ​ሱ​በት እንደ ተሰ​ወረ መቃ​ብር ናች​ሁና።”,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን መደልዋን እስመ አንትሙ ከመ መቃብር ዘኢይትዐወቅ ዘያንሶሱ ሰብእ ላዕሌሁ ወኢየአምሮ።,"“How terrible for you! You are like unmarked graves, and people walk on them without recognizing it.”" +ከሕግ ዐዋ​ቂ​ዎ​ችም አንዱ መልሶ፥ “መም​ህር ሆይ፥ ይህን ስትል እኛን እኮ መስ​ደ​ብህ ነው” አለው።,ወአውሥአ አሐዱ እምጸሐፍተ ሀገር ወይቤሎ ሊቅ ዘንተ እንዘ ትብል ኪያነሁ ትጼእል።,"One of the legal experts responded, “Teacher, when you say these things, you are insulting us too.”" +እር​ሱም እን​ዲህ አለው፤ “ለእ​ና​ንተ ለሕግ ዐዋ​ቂ​ዎች ወዮ​ላ​ችሁ! ሰውን ከባድ ሸክም ታሸ​ክ​ሙ​ታ​ላ​ችሁ፤ እና​ንተ ግን ያን ሸክም በአ​ን​ዲት ጣታ​ችሁ እን​ኳን አት​ነ​ኩ​ትም።,ወይቤሎ ለክሙሂ ለጸሐፍተ ሀገር አሌ ለክሙ እስመ ታጸውርዎ ለሰብእ ጾረ ክቡደ ወለሊክሙሰ ኢትለክፍዎ ጥቀ በአሐቲ አጽባዕትክሙ ለውእቱ ጾር።,"Jesus said, “How terrible for you legal experts too! You load people down with impossible burdens and you refuse to lift a single finger to help them." +እና​ንተ ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያን፥ ወዮ​ላ​ችሁ! አባ​ቶ​ቻ​ችሁ የገ​ደ​ሉ​አ​ቸ​ውን የነ​ቢ​ያ​ትን መቃ​ብር ትሠ​ራ​ላ​ች​ሁና።,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን እስመ ተሐንጹ መቃብሪሆሙ ለነቢያት እለ አበዊክሙ ቀተልዎሙ።,"“How terrible for you! You built memorials to the prophets, whom your ancestors killed." +የአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ሁም ሥራ ደስ አሰ​ኝ​ቶ​አ​ች​ኋል፤ የም​ት​መ​ሰ​ክ​ሩ​ባ​ቸ​ውም እና​ንተ ራሳ​ችሁ ናችሁ፤ እነ​ርሱ የገ​ደ​ሉ​አ​ቸ​ውን መቃ​ብ​ራ​ቸ​ውን እና​ንተ ትሠ​ራ​ላ​ች​ሁና።,አደመክሙኑ ምግባሮሙ ለአበዊክሙ ወለሊክሙ ሰማዕቶሙ እስመ ዘእሙንቱ ቀተሉ አንትሙ ተሐንጹ መቃብሪሆሙ።,"In this way, you testify that you approve of your ancestors’ deeds. They killed the prophets, and you build memorials!" +ስለ​ዚህ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጥበቡ እን​ዲህ አለች፦ እነሆ፥ እኔ ነቢ​ያ​ት​ንና ሐዋ​ር​ያ​ትን ወደ እነ​ርሱ እል​ካ​ለሁ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ይገ​ድ​ላሉ፤ ያሳ​ድ​ዳ​ሉም።,ወበእንተ ዝንቱ ትቤ ጥበቢሁ ለእግዚአብሔር ናሁ አነ እፌኑ ኀቤሆሙ ነቢያተ ወሐዋርያተ ወይቀትሉ እምኔሆሙ ወይሰድዱ።,"Therefore, God’s wisdom has said, ‘I will send prophets and apostles to them and they will harass and kill some of them.’" +ዓለም ከተ​ፈ​ጠረ ጀምሮ እስ​ከ​ዚ​ህች ትው​ልድ ድረስ ስለ ፈሰ​ሰው ስለ ነቢ​ያት ሁሉ ደም ይበ​ቀ​ላ​ቸው ዘንድ፥,ከመ ይትበቀሎሙ በእንተ ደመ ኵሉ ነቢያት ዘተክዕወ እምፍጥረተ ዓለም እስከ ዛቲ ትውልድ።,"As a result, this generation will be charged with the murder of all the prophets since the beginning of time." +ከአ​ቤል ደም ጀምሮ በመ​ሠ​ዊ​ያ​ውና በቤተ መቅ​ደሱ መካ​ከል እስከ ገደ​ሉት እስከ ዘካ​ር​ያስ ደም ድረስ እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ ከዚች ትው​ልድ ይፈ​ለ​ጋል።,እምደመ አቤል ጻድቅ እስከ ደመ ዘካርያስ ዘቀተልዎ በማእከለ ቤተ መቅደስ ወምሥዋዕ እወ እብለክሙ ይትኀሠሥዋ ወይትቤቀልዋ ለዛቲ ትውልድ።,"This includes the murder of every prophet—from Abel to Zechariah—who was killed between the altar and the holy place. Yes, I’m telling you, this generation will be charged with it." +እና​ንተ ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያን፥ ወዮ​ላ​ችሁ! የጽ​ድ​ቅ​ንና የዕ​ው​ቀ​ትን መክ​ፈቻ ወስ​ዳ​ችሁ ትሰ​ው​ራ​ላ​ች​ሁና፤ እና​ን​ተም አት​ገ​ቡ​ምና፤ የሚ​ገ​ቡ​ት​ንም መግ​ባ​ትን ትከ​ለ​ክ​ሉ​አ​ቸ​ዋ​ላ​ችሁ።”,አሌ ለክሙ ጸሐፍተ ሀገር ወፈሪሳውያን እስመ ትነሥኡ መራኁተ ጽድቅ ወአእምሮ ወተኀብኡ ለሊክሙኒ ኢትበውኡ ወለእለሂ ይበውኡ ትከልእዎሙ በዊአ።,"“How terrible for you legal experts! You snatched away the key of knowledge. You didn’t enter yourselves, and you stood in the way of those who were entering.”" +በሕ​ዝ​ቡም ሁሉ ፊት ይህን ሲነ​ግ​ራ​ቸው ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያን አጽ​ን​ተው ይጣ​ሉት፥ ይቀ​የ​ሙ​ትም ጀመር።,ወእንዘ ይነግሮሙ ዘንተ በቅድመ ኵሉ ሕዝብ አኀዙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን ያመንዝዝዎ ወይትቀየምዎ።,"As he left there, the legal experts and Pharisees began to resent him deeply and to ask him pointed questions about many things." +በአ​ነ​ጋ​ገ​ሩም ሊያ​ስ​ቱ​ትና ሊያ​ጣ​ሉት ያደ​ቡ​በት ነበር።,ወይንዕውዎ ከመ ያስሕትዎ በቃለ አፉሁ በዘያስተዋድይዎ።,"They plotted against him, trying to trap him in his words." +በዚ​ያን ጊዜም እጅግ ብዙ ሰዎች እርስ በር​ሳ​ቸው እስ​ኪ​ረ​ጋ​ገጡ ድረስ ወደ እርሱ ተሰ​በ​ሰቡ፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱ​ንም እን​ዲህ ይላ​ቸው ጀመረ፥ “አስ​ቀ​ድ​ማ​ችሁ ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያን እርሾ ተጠ​በቁ፤ ይኸ​ውም ግብ​ዝ​ነት ነው።,ወተጋብኡ ኀቤሁ አእላፍ ሰብእ እስከ ይትካየዱ በበይናቲሆሙ ወአኀዘ ይበሎሙ ለአርዳኢሁ ቅድመ ተዐቀቡ እምነብሑኦሙ ለፈሪሳውያን ዘውእቱ አድልዎ።,"When a crowd of thousands upon thousands had gathered so that they were crushing each other, Jesus began to speak first to his disciples: “Watch out for the yeast of the Pharisees—I mean, the mismatch between their hearts and lives." +የማ​ይ​ገ​ለጥ የተ​ሰ​ወረ፥ የማ​ይ​ታ​ይም የተ​ሸ​ሸገ የለ​ምና።,እስመ አልቦ ክዱን ዘኢይትከሠት ወአልቦ ኅቡእ ዘኢያስተርኢ።,"Nothing is hidden that won’t be revealed, and nothing is secret that won’t be brought out into the open." +በጨ​ለማ የም​ት​ና​ገ​ሩት በብ​ር​ሃን ይሰ​ማል፤ በእ​ል​ፍ​ኝም ውስጥ በጆሮ የም​ት​ን​ሾ​ካ​ሾ​ኩት በሰ​ገ​ነት ይሰ​በ​ካል።,ወዘተናገርክምዎ በጽልመት ይትናገርዎ በብርሃን ወይሰማዕ ወዘሂ አልኆሰስክሙ በእዝን ይሰብክዎ በአጽራሕ ወበአንሕስት።,"Therefore, whatever you have said in the darkness will be heard in the light, and whatever you have whispered in the rooms deep inside the house will be announced from the rooftops." +ለእ​ና​ንተ ለወ​ዳ​ጆች እላ​ች​ኋ​ለሁ፦ ሥጋ​ች​ሁን የሚ​ገ​ድ​ሉ​ትን አት​ፍ​ሩ​አ​ቸው፤ ከዚ​ህም የበ​ለጠ ማድ​ረግ የሚ​ች​ሉት የላ​ቸ​ውም።,እብለክሙ ለክሙ ለአዕርክትየ ኢትፍርህዎሙ ለእለ ይቀትሉክሙ ነፍስተክሙ ወእምዝ አልቦ ፈድፋደ ዘይክሉ ገቢረ።,"“I tell you, my friends, don’t be terrified by those who can kill the body but after that can do nothing more." +ነገር ግን፤ የም​ት​ፈ​ሩ​ትን አሳ​ያ​ች​ኋ​ለሁ፤ እና​ን​ተስ ከገ​ደለ በኋላ ወደ ገሃ​ነም ሊጥል ሥል​ጣን ያለ​ውን ፍሩት፤ አዎ፥ እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ እር​ሱን ፍሩ።,ወባሕቱ አርእየክሙ ዘትፈርሁ ፍርህዎሰ ለዘእምድኅረ ቀተለ ብዉሕ ሎቱ ይደይ ነፍሰኒ ወሥጋኒ ውስተ ገሃነም እወ እብለክሙ ኪያሁ ፍርሁ።,"I’ll show you whom you should fear: fear the one who, after you have been killed, has the authority to throw you into hell. Indeed, I tell you, that’s the one you should fear." +አም​ስት ወፎች በሁ​ለት ሻሚ መሐ​ለቅ ይሸጡ የለ​ምን? ከእ​ነ​ርሱ አን​ዲቱ ስን​ኳን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አት​ረ​ሳም።,አኮኑ ኀምስ አዕዋፍ ይሠየጣ በክልኤ ጸሪቀ አሶርዮን ወኢአሐቲ እምኔሆን ኢትትረሳዕ በቅድመ እግዚአብሔር ።,Aren’t five sparrows sold for two small coins?Yet not one of them is overlooked by God. +የእ​ና​ን​ተስ የራስ ጠጕ​ራ​ችሁ ሁሉ የተ​ቈ​ጠረ ነው፤ እን​ግ​ዲህ አት​ፍሩ፤ ከብዙ ወፎች እና​ንተ ትበ​ል​ጣ​ላ​ች​ሁና።,ወለክሙሰ ሥዕርተ ርእስክሙኒ ኵሉ ኍሉቅ ውእቱ ኢትፍርሁ እንከ እስመ እምብዙኅ አዕዋፍ ትኄይሱ አንትሙ።,Even the hairs on your head are all counted. Don’t be afraid. You are worth more than many sparrows.Acknowledging the Human One +“እላ​ች​ኋ​ለሁ፦ በሰው ፊት የሚ​ያ​ም​ን​ብ​ኝን ሁሉ እኔም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መላ​እ​ክት ፊት አም​ነ​ዋ​ለሁ።,እብለክሙ ኵሉ ዘየአምን ብየ በቅድመ ዕጓለ እመሕያው አአምኖ አነሂ በቅድመ መላእክተ እግዚአብሔር።,"“I tell you, everyone who acknowledges me before humans, the Human Onewill acknowledge before God’s angels." +በሰው ፊት የሚ​ክ​ደ​ኝን ግን እኔም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መላ​እ​ክት ፊት እክ​ደ​ዋ​ለሁ።,ወዘሰ ክሕደኒ በቅድመ ዕጓለ እመሕያው እክሕዶ አነሂ በቅደመ መላእክተ እግዚአብሔር።,But the one who rejects me before others will be rejected before God’s angels. +በሰው ልጅ ላይ የስ​ድብ ቃል የሚ​ና​ገር ሁሉ ይሰ​ረ​ይ​ለ​ታል፤ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ላይ የስ​ድብ ቃል የሚ​ና​ገር ግን በዚህ ዓለ​ምም ሆነ በሚ​መ​ጣው ዓለም አይ​ሰ​ረ​ይ​ለ​ትም።,ወኵሉ ዘነበበ ቃለ ፅርፈት ላዕለ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ይትኀደግ ሎቱ ወዘሰ ነበበ ቃለ ፅርፈት ላዕለ መንፈስ ቅዱስ ኢይትኀደግ ሎቱ ኢበዝ ዓለም ወኢበዘ ይመጽእ ዓለም።,"Anyone who speaks a word against the Human Onewill be forgiven, but whoever insults the Holy Spirit won’t be forgiven." +ወደ አደ​ባ​ባይ ወደ ሹሞ​ቹና ወደ ነገ​ሥ​ታቱ፥ ወደ መኳ​ን​ን​ቱም በሚ​ወ​ስ​ዱ​አ​ችሁ ጊዜ የም​ት​ሉ​ት​ንና የም​ት​ና​ገ​ሩ​ትን አታ​ስቡ።,ወሶበሂ ይወስዱክሙ አዕዋዳተ ወኀበሂ መላእክት ወነገሥት ወመኳንንት ኢተኀልዩ ዘከመ ትብሉ ወዘከመሂ ትትናገሩ።,"When they bring you before the synagogues, rulers, and authorities, don’t worry about how to defend yourself or what you should say." +ያን​ጊዜ በእ​ና​ንተ ላይ የሚ​ና​ገ​ረው መን​ፈስ ቅዱስ ነውና።”ርስት ሊካ​ፈል ስለ ወደ​ደው ሰው,እስመ መንፈስ ቅዱስ ውእቱ ዘይነብብ በላዕሌክሙ ሶቤሃ።በእንተ ዘፈቀደ ይትካፈል ርስተ,The Holy Spirit will tell you at that very moment what you must say.”Warning against greed +ከሕ​ዝ​ቡም አንዱ፥ “መም​ህር ሆይ፥ ርስ​ቴን እን​ዲ​ያ​ካ​ፍ​ለኝ ለወ​ን​ድሜ ንገ​ረው” አለው።,ወይቤሎ አሐዱ እምሕዝብ ሊቅ በሎ ለእኁየ ይክፍለኒ ርስትየ።,"Someone from the crowd said to him, “Teacher, tell my brother to divide the inheritance with me.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “አንተ ሰው፥ በእ​ና​ንተ ላይ አካ​ፋ​ይና ዳኛ አድ​ርጎ ማን ሾመኝ?” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አንተ ብእሲ መኑ ሤመኒ ከፋሌ ወመኰንነ ላዕሌክሙ።,"Jesus said to him, “Man, who appointed me as judge or referee between you and your brother?”" +“ዕወቁ፤ ከቅ​ሚ​ያም ሁሉ ተጠ​በቁ፤ ሰው የሚ​ድን ገን​ዘብ በማ​ብ​ዛት አይ​ደ​ለ​ምና” አላ​ቸው።እር​ሻው ስለ በጀ​ለት ባለ​ጸጋ,ወይቤሎሙ ዑቁ ወተዐቀቡ እምነ ኵሉ ትዕግልት እስመ አኮ በአብዝኆ ንዋይ ዘየሐዩ ሰብእ።በእንተ ምሳሌ ባዕል ዘሠምረ ሎቱ ገራህቱ,"Then Jesus said to them, “Watch out! Guard yourself against all kinds of greed. After all, one’s life isn’t determined by one’s possessions, even when someone is very wealthy.”" +ምሳ​ሌም መሰ​ለ​ላ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፤ “እር​ሻው የበ​ጀ​ለ​ትና ሀገር የተ​መ​ቸው አንድ ባለ​ጸጋ ሰው ነበረ።,ወመሰለ ሎሙ ወይቤሎሙ አሐዱ ብእሲ ባዕል ዘሠምረ ሎቱ ተግባሩ ወደለዎ ብሔር።,Then he told them a parable: “A certain rich man’s land produced a bountiful crop. +እህ​ሌን የማ​ኖ​ር​በት የለ​ኝ​ምና ምን ላድ​ርግ ብሎ በልቡ ዐሰበ።,ወኀለየ በልቡ ወይቤ ምንተ እሬሲ ዘአልብየ ኀበ እዘግብ እክልየ ወበረከትየ።,"He said to himself, What will I do? I have no place to store my harvest!" +እር​ሱም አለ፦ እን​ዲህ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ የቀ​ድ​ሞ​ውን ጎተ​ራ​ዬን አፈ​ር​ሳ​ለሁ፤ ከእ​ርሱ የሚ​በ​ልጥ ሌላ ጎተ​ራም እሠ​ራ​ለሁ፤ እህ​ሌ​ንና በረ​ከ​ቴ​ንም በዚያ እሰ​በ​ስ​ባ​ለሁ።,ወይቤ ከመዝ እገብር እነሥት ዘትካት መዛግብትየ ወአሐንጽ ካልአ ዘየዐቢ እምኔሁ ወእዘግብ ህየ እክልየ ወበረከትየ።,"Then he thought, Here’s what I’ll do. I’ll tear down my barns and build bigger ones. That’s where I’ll store all my grain and goods." +ሰው​ነ​ቴ​ንም እን​ዲህ እላ​ታ​ለሁ፦ ሰው​ነቴ ሆይ፥ የሰ​በ​ሰ​ብ​ሁ​ልሽ ለብዙ ዓመ​ታት የሚ​በ​ቃሽ የደ​ለበ ብዙ ሀብት አለሽ፤ እን​ግ​ዲህ ወዲህ ዕረፊ፥ ብዪ፤ ጠጪም፤ ደስም ይበ​ልሽ።,ወእብላ ለነፍስየ ኦ ነፍስየ ብኪ ብዙኅ በረከት ዘዘገብኩ ለኪ ንቡረ ዘየአክለኪ ለብዙኅ ዓመታት አዕርፊ እንከሰ ብልዒ ወስትዪ ወተፈሥሒ።,"I’ll say to myself, You have stored up plenty of goods, enough for several years. Take it easy! Eat, drink, and enjoy yourself." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፦ አንተ ሰነፍ! በዚች ሌሊት ነፍ​ስ​ህን ከሥ​ጋህ ለይ​ተው ይወ​ስ​ዷ​ታል፤ እን​ግ​ዲህ ያጠ​ራ​ቀ​ም​ኸው ለማን ይሆ​ናል? አለው።,ወይቤሎ እግዚአብሔር ኦአብድ በዛቲ ሌሊት ይነሥእዋ ለነፍስከ እምላዕሌከ ለመኑ እንከ ይከውን ዘአስተዳለውከ።,"But God said to him, ‘Fool, tonight you will die. Now who will get the things you have prepared for yourself?’" +ሀብ​ትን ለራሱ የሚ​ሰ​በ​ስብ፤ ሀብ​ቱም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያል​ሆነ እን​ዲሁ ነው።”በከ​ንቱ መጨ​ነቅ ስለ​ማ​ይ​ገባ,ከማሁኬ ዘይዘግብ ሎቱ መዝገበ ዘኢኮነ እምእግዚአብሔር ብዕሉ።ዘከመ ኢይደሉ ተዐፅቦ በከንቱ,This is the way it will be for those who hoard things for themselves and aren’t rich toward God.”Warning about worry +ለደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ስለ​ዚህ እላ​ች​ህ​ዋ​ለሁ፤ ለነ​ፍ​ሳ​ችሁ ስለ​ም​ት​በ​ሉ​ትና ስለ​ም​ት​ጠ​ጡት፥ ለሰ​ው​ነ​ታ​ች​ሁም ስለ​ም​ት​ለ​ብ​ሱት አት​ጨ​ነቁ።,ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ በእንተ ዝንቱ እብለክሙ ኢተኀልዩ ለነፍስክሙ ዘትበልዑ ወዘትሰትዩ ወለሥጋክሙ ዘትለብሱ።,"Then Jesus said to his disciples, “Therefore, I say to you, don’t worry about your life, what you will eat, or about your body, what you will wear." +ነፍስ ከም​ግብ ትበ​ል​ጣ​ለ​ችና፤ ሰው​ነ​ትም ከል​ብስ ይበ​ል​ጣ​ልና።,እስመ ነፍስ ተዐፅብ እምሲሲት ወሥጋ የዐፅብ እምዐራዝ።,There is more to life than food and more to the body than clothing. +የማ​ይ​ዘ​ሩ​ት​ንና የማ​ያ​ጭ​ዱ​ትን፥ ጎተ​ራና ጕድ​ጓድ የሌ​ላ​ቸ​ውን የቍ​ራ​ዎ​ችን ጫጭ​ቶች ተመ​ል​ከቱ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ይመ​ግ​ባ​ቸ​ዋል፤ እን​ግ​ዲህ እና​ንተ ከወ​ፎች እን​ዴት እጅግ አት​በ​ል​ጡም?,ርእዩ ዕጕለ ቋዓት ዘኢይዘርዑ ወኢየአርሩ ወአልቦሙ መዛግብት ወኢውሳጥያት ወእግዚአብሔር ይሴስዮሙ እፎ እንከ ፈድፋደ ትኄይሱ አንትሙ እምአዕዋፍ።,"Consider the ravens: they neither plant nor harvest, they have no silo or barn, yet God feeds them. You are worth so much more than birds!" +ከእ​ና​ን​ተስ ዐስቦ በቁ​መቱ ላይ አንድ ክንድ መጨ​መር የሚ​ቻ​ለው ማነው?,መኑ እምኔክሙ ኀልዮ ዘይክል ወስኮ አሐደ እመተ በዲበ ቆሙ።,Who among you by worrying can add a single moment to your life? +ይህን ቀላ​ሉን የማ​ት​ችሉ ከሆነ በሌ​ላው ለምን ትጨ​ነ​ቃ​ላ​ችሁ?,ወሶበ ኢትክሉ ዘንተ ዘይቀልል ለምንት ትኄልዩ ዘየዐፅብ።,"If you can’t do such a small thing, why worry about the rest?" +እነሆ፥ አበ​ባ​ዎ​ችን እን​ደ​ሚ​ያ​ድጉ ተመ​ል​ከቱ፤ አይ​ፈ​ት​ሉም፤ አይ​ደ​ክ​ሙም፤ ነገር ግን እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ሰሎ​ሞን እንኳ በክ​ብሩ ዘመን ሁሉ ከእ​ነ​ርሱ እንደ አንዱ አል​ለ​በ​ሰም።,ናሁ ጽጌያተ ገዳም ርእዩ ዘከመ ይልህቁ ኢይፈትሉ ወኢይጻምዉ እብለክሙ ከመ ሰሎሞን ጥቀ ኢለብሰ ከመ አሐዱ እምእሉ በኵሉ መዋዕለ ክብሩ።,"Notice how the lilies grow. They don’t wear themselves out with work, and they don’t spin cloth. But I say to you that even Solomon in all his splendor wasn’t dressed like one of these." +እነሆ፥ ዛሬ ያለ​ውን፥ ነገም ወደ እሳት የሚ​ጣ​ለ​ውን የአ​በባ አገዳ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ የሚ​ያ​ደ​ር​ገው ከሆነ፥ እና​ንተ እም​ነት የጐ​ደ​ላ​ችሁ፥ ለእ​ና​ን​ተማ እን​ዴት አብ​ልጦ አያ​ደ​ር​ግ​ላ​ችሁ?,ወለእመ ኮነ ሥርወ ጽጌ ዘዮም ሀሎ ወጌሠመ ውስተ እሳት ይትወደይ ከማሁኬ ይሬሲ እግዚአብሔር እፎ እንከ ፈድፋደ ለክሙ ኦ ሕጹጻነ ሃይማኖት።,"If God dresses grass in the field so beautifully, even though it’s alive today and tomorrow it’s thrown into the furnace, how much more will God do for you, you people of weak faith!" +እና​ን​ተም የም​ት​በ​ሉ​ት​ንና የም​ት​ጠ​ጡ​ትን አት​ፈ​ልጉ፤ ወዲ​ያና ወዲ​ህም አት​በሉ፤ አት​ጨ​ነ​ቁ​ለ​ትም።,አንትሙሂ ኢትኅሥሡ ዘትበልዑ ወዘትሰትዩ ወኢትትፋለሱ።,Don’t chase after what you will eat and what you will drink. Stop worrying. +ይህን ሁሉ በውጭ ያሉ የዓ​ለም አሕ​ዛብ ይሹ​ታ​ልና፤ ለእ​ና​ን​ተስ አባ​ታ​ችሁ ይህን ሁሉ እን​ደ​ም​ት​ሹት ያው​ቃል።,እስመ ዘንተሰ ኵሎ አሕዛበ ዓለም ዘአፍኣ የኀሥሥዎ ወለክሙሰ የአምር አቡክሙ ከመ ተኀሥሥዎ ለዝንቱ ኵሉ።,All the nations of the world long for these things. Your Father knows that you need them. +ነገር ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥ​ትና ጽድቅ ሹ፤ ይህም ሁሉ ይጨ​መ​ር​ላ​ች​ኋል።,ወባሕቱ ኅሡ መንግሥተ እግዚአብሔር ወጽድቆ ወዝሰ ኵሉ ይትዌሰክ ለክሙ።,"Instead, desire his kingdom and these things will be given to you as well." +“አንተ ታናሽ መንጋ፥ አት​ፍራ፤ አባ​ታ​ችሁ መን​ግ​ሥ​ቱን ሊሰ​ጣ​ችሁ ወዶ​አ​ልና።,ኢትፍራህ ኦ ንኡስ መርዔት እስመ ሠምረ አቡክሙ የሀብክሙ መንግሥቶ።,"“Don’t be afraid, little flock, because your Father delights in giving you the kingdom." +ሀብ​ታ​ች​ሁን ሸጣ​ችሁ ምጽ​ዋት ስጡ፤ ሌባ በማ​ያ​ገ​ኝ​በት ነቀ​ዝም በማ​ያ​በ​ላ​ሽ​በት፥ የማ​ያ​ረጅ ከረ​ጢት፥ የማ​ያ​ል​ቅም መዝ​ገብ በሰ​ማ​ያት ለእ​ና​ንተ አድ​ርጉ።,ሢጡ ንዋየክሙ ወሀቡ ምጽዋተ ግበሩ ለክሙ ቍናማተ ዘኢይበሊ ወመዛግብተ በሰማያት ዘኢየኀልቅ ኀበ ኢይረክቦ ሰራቂ ወኢያማስኖ ፃፄ ወቍንቍኔ።,"Sell your possessions and give to those in need. Make for yourselves wallets that don’t wear out—a treasure in heaven that never runs out. No thief comes near there, and no moth destroys." +መዝ​ገ​ባ​ችሁ ካለ​በት ልባ​ችሁ በዚያ ይኖ​ራ​ልና።ስለ መት​ጋት,ወኀበ ሀሎ መዝገብክሙ ህየ ይሄሉ ልብክሙ።በእንተ ትጋሀ ግብር,"Where your treasure is, there your heart will be too.Warning about being prepared" +“ወገ​ባ​ችሁ የታ​ጠቀ መብ​ራ​ታ​ች​ሁም የበራ ይሁን።,ወይኩን ቅኑተ ሐቌክሙ ወኅትወ መኃትዊክሙ።,“Be dressed for service and keep your lamps lit. +እና​ን​ተም፥ በመ​ጣና በር በመታ ጊዜ ወዲ​ያው ይከ​ፍ​ቱ​ለት ዘንድ ከሰ​ርግ እስ​ኪ​መ​ለስ ጌታ​ቸ​ውን እን​ደ​ሚ​ጠ​ብቁ ሰዎች ሁኑ።,ወአንትሙኒ ኩኑ ከመ ዕደው እለ ይጸንሑ እግዚኦሙ እስከ የአቱ እምከብካብ ከመ መጺኦ ወጐድጕዶ ያርኅውዎ ሶቤሃ።,"Be like people waiting for their master to come home from a wedding celebration, who can immediately open the door for him when he arrives and knocks on the door." +ጌታ​ቸው በመጣ ጊዜ እን​ዲህ ሲያ​ደ​ር​ጉና ሲተጉ የሚ​ያ​ገ​ኛ​ቸው አገ​ል​ጋ​ዮች ብፁ​ዓን ናቸው፤ እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ወገ​ቡን ታጥቆ በማ​ዕድ ያስ​ቀ​ም​ጣ​ቸ​ዋል፤ እየ​ተ​መ​ላ​ለ​ሰም ያገ​ለ​ግ​ላ​ቸ​ዋል።,ብፁዓን እሙንቱ አግብርት እለ ይረክቦሙ እግዚኦሙ መጺኦ እንዘ ከመዝ ይገብሩ ወይተግሁ አማን እብለክሙ ከመ ይቀንት ሐቌሁ ወያረፍቆሙ ወያንሶሱ ማእከሎሙ ወይትለአኮሙ።,"Happy are those servants whom the master finds waiting up when he arrives. I assure you that, when he arrives, he will dress himself to serve, seat them at the table as honored guests, and wait on them." +ከሌ​ሊቱ በሁ​ለ​ተ​ኛው ወይም በሦ​ስ​ተ​ኛው ክፍል ቢመ​ጣና እን​ዲሁ ቢያ​ገ​ኛ​ቸው እነ​ዚያ አገ​ል​ጋ​ዮች ብፁ​ዓን ናቸው።,ወእመኒ በካልእት ወእመኒ በሣልስት ሰዓተ ሌሊት መጽአ ወረከቦሙ ከመዝ ብፁዓን እሙንቱ እልክቱ አግብርት።,"Happy are those whom he finds alert, even if he comes at midnight or just before dawn." +ነገር ግን ይህን ዕወቁ፤ ባለ​ቤት ሌባ የሚ​መ​ጣ​በ​ትን ጊዜ ቢያ​ውቅ ተግቶ በጠ​በቀ፥ ቤቱ​ንም እን​ዲ​ቈ​ፍ​ሩት ባል​ፈ​ቀ​ደም ነበር።,ወዘንተ ባሕቱ አእምሩ ሶበሁ የአምር በዓለ ቤት እንተ ጊዜ ይመጽእ ሰራቂ እምተግሀ ወእምሐለወ ወእምኢያብሐ ይክርዩ ቤቶ።,"But know this, if the homeowner had known what time the thief was coming, he wouldn’t have allowed his home to be broken into." +እና​ን​ተም ተዘ​ጋ​ጅ​ታ​ችሁ ኑሩ፤ የሰው ልጅ ባል​ጠ​ረ​ጠ​ራ​ች​ሁ​በት ሰዓት ይመ​ጣ​ልና።”,ወአንትሙሂ ድልዋኒክሙ ሀልዉ እስመ በጊዜ ኢተሐዘብክሙ ይመጽእ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"You also must be ready, because the Human Oneis coming at a time when you don’t expect him.”" +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “አቤቱ፥ ይህን ምሳሌ የም​ት​ና​ገ​ረው ለእኛ ነውን? ወይስ ለሁሉ ነው?” አለው።,ወይቤሎ ጴጥሮስ እግዚኦ ለነኑ ትሜስል ዘንተ ምሳሌ አው ለኵሉኑ።,"Peter said, “Lord, are you telling this parable for us or for everyone?”" +ጌታ​ች​ንም እን​ዲህ አለው፥ “ምግ​ባ​ቸ​ውን በየ​ጊ​ዜው ይሰ​ጣ​ቸው ዘንድ ጌታው በቤ​ተ​ሰቡ ላይ የሚ​ሾ​መው ደግ ታማ​ኝና ብልህ መጋቢ ማን ይሆን?,ወይቤሎ እግዚእነ መኑ እንጋ ውእቱ መጋቢ ኄር ወምእመን ወጠቢብ ዘይሠይሞ እግዚኡ ላዕለ ኵሉ ሰብአ ቤቱ ከመ የሀቦሙ ሲሳዮሙ በበጊዜሁ።,"The Lord replied, “Who are the faithful and wise managers whom the master will put in charge of his household servants, to give them their food at the proper time?" +ጌታው በመጣ ጊዜ እን​ዲህ ሲያ​ደ​ርግ የሚ​ያ​ገ​ኘው አገ​ል​ጋይ ብፁዕ ነው።,ብፁዕ ውእቱ ገብር ዘመጺኦ እግዚኡ ይረክቦ እንዘ ከመዝ ይገብር።,Happy are the servants whom the master finds fulfilling their responsibilities when he comes. +እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ በሀ​ብቱ ሁሉ ላይ ይሾ​መ​ዋል፤,አማን እብለክሙ ከመ ላዕለ ኵሉ ንዋዩ ያሜግቦ።,I assure you that the master will put them in charge of all his possessions. +ነገር ግን ያ ክፉ አገ​ል​ጋይ በልቡ፦ ጌታዬ ቶሎ አይ​መ​ጣም ቢል፥ በጌ​ታው ቤት ያሉ​ት​ንም ወን​ዶ​ች​ንና ሴቶ​ችን አገ​ል​ጋ​ዮች ሊደ​በ​ድ​ብና ሊያ​ጕ​ላላ ቢጀ​ምር፥ ከሰ​ካ​ራ​ሞ​ችም ጋር ቢበ​ላና ቢጠጣ፥ ቢሰ​ክ​ርም፥,ወእመሰ ይቤ ውእቱ ገብር እኩይ በልቡ ይጐነዲ አቲወ እግዚእየ ወይእኅዝ ይዝብጥ ወያመንዝዝ ደቀ ወአዋልደ ዘቤተ እግዚኡ ወይበልዕ ወይሰቲ ምስለ ሰካርያን ወይሰክር።,"“But suppose that these servants should say to themselves, My master is taking his time about coming. And suppose they began to beat the servants, both men and women, and to eat, drink, and get drunk." +የዚያ አገ​ል​ጋይ ጌታ ባል​ጠ​ረ​ጠ​ረው ዕለት፥ ባላ​ወ​ቀ​ውም ሰዓት መጥቶ ከሁ​ለት ይሰ​ነ​ጥ​ቀ​ዋል፤ ዕድ​ሉ​ንም ከማ​ይ​ታ​መኑ ጋር ያደ​ር​ገ​ዋል።,ወይበጽሕ እግዚኡ ለውእቱ ገብር በዕለተ ኢተሐዘበ ወበጊዜ ኢያእመረ ወይመትሮ እማእከሉ ወያገብእ መክፈልቶ ምስለ እለ ኢየአምኑ።,"The master of those servants would come on a day when they weren’t expecting him, at a time they couldn’t predict. The master will cut them into pieces and assign them a place with the unfaithful." +የጌ​ታ​ውን ፈቃድ ዐውቆ እንደ ፈቃዱ የማ​ይ​ሠ​ራና የማ​ያ​ዘ​ጋጅ የዚያ አገ​ል​ጋይ ቅጣቱ ብዙ ነው።,ወለገብርሰ ዘየአምር ፈቃደ እግዚኡ ወኢይገብር ወኢያስተዳሉ ዘከመ ይፈቅድ ብዙኅ መቅሠፍቱ።,That servant who knew his master’s will but didn’t prepare for it or act on it will be beaten severely. +ያላ​ወቀ ግን ባይ​ሠ​ራም ቅጣቱ ጥቂት ነው፤ ብዙ ከሰ​ጡት ብዙ ይፈ​ል​ጉ​በ​ታ​ልና። ጥቂት ከሰ​ጡ​ትም ጥቂት ይፈ​ል​ጉ​በ​ታ​ልና።ስለ ሰይ​ፍና ስለ መለ​ያ​የት,ወዘሰ ኢየአምር ለእመ ኢገብረ ውኁድ መቅሠፍቱ ወለኵሉ ዘብዙኀ ወሀብዎ ብዙኀ ይትኃሠሥዎ ወለዘኒ ውኁደ አማሕፀንዎ ውኁደ ይትኃሠሥዎ።,"The one who didn’t know the master’s will but who did things deserving punishment will be beaten only a little. Much will be demanded from everyone who has been given much, and from the one who has been entrusted with much, even more will be asked.Conflicts brought by Jesus" +“በም​ድር ላይ እሳ​ትን አም​ጥ​ቼ​አ​ለሁ፤ እር​ስ​ዋን ከማ​ን​ደድ በቀር ምን እሻ​ለሁ?,እሳተ አምጻእኩ ለብሔር ወምንተ እፈቅድ ዘእንበለ አንድዶታ።,“I came to cast fire upon the earth. How I wish that it was already ablaze! +ነገር ግን፤ የም​ጠ​መ​ቃት ጥም​ቀት አለ​ችኝ፤ እስ​ክ​ፈ​ጽ​ማ​ትም ድረስ እጅግ እታ​ገ​ሣ​ለሁ።”,ወባሕቱ ብየ ጥምቀት ዘእጠመቅ ወጥቀ እትዔገሥ እስከ እፌጽማ።,I have a baptism I must experience. How I am distressed until it’s completed! +ሕዝ​ቡ​ንም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ለም​ድር ሰላ​ምን ያመ​ጣሁ ይመ​ስ​ላ​ች​ኋ​ልን? እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ አይ​ደ​ለም፤ ሰይ​ፍ​ንና መለ​ያ​የ​ትን ነው እንጂ።,ወይቤሎሙ ለሕዝብ ይመስለክሙኑ ሰላመ ዘአምጻእኩ ለምድር አልቦ እብለክሙ ዘእንበለ መጥባሕት ወፍልጣን።,"Do you think that I have come to bring peace to the earth? No, I tell you, I have come instead to bring division." +ከእ​ን​ግ​ዲ​ህስ ወዲህ አም​ስት ሰዎች በአ​ንድ ቤት ቢኖሩ ሦስቱ ከሁ​ለቱ፥ ሁለ​ቱም ከሦ​ስቱ ይለ​ያሉ፤,ወእምይዜሰ ለእመ ኀምስቱ ሀለዉ ውስተ አሐዱ ቤት ይትፈለጡ ሠለስቱ እምክልኤቱ ወይትፈለጡ ክልኤቱ እምሠለስቱ ወይትፈለጥ አሐዱ እምካልኡ።,"From now on, a household of five will be divided—three against two and two against three." +አባት ከልጁ፥ ልጅም ከአ​ባቱ ይለ​ያል፤ እናት ከል​ጅዋ፥ ልጅም ከእ​ናቷ ትለ​ያ​ለች፤ አማት ከም​ራቷ፥ ምራ​ትም ከአ​ማቷ ትለ​ያ​ለች።”,ወይትፈለጥ አብ እምወልዱ ወወልድኒ እምአቡሁ ወትትፈለጥ እም እምወለታ ወወለትኒ እምእማ ወሐማት እመርዓታ ወመርዓትኒ እምሐማታ።,Father will square off against son and son against father; mother against daughter and daughter against mother; and mother-in-law against daughter-in-law and daughter-in-law against mother-in-law.”Learning and practicing good judgment +ከዚ​ህም በኋላ ሕዝ​ቡን እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ደመና በም​ዕ​ራብ በኩል ደምኖ ባያ​ችሁ ጊዜ ‘ዝናም ይመ​ጣል’ ትላ​ላ​ችሁ፤ እን​ዲ​ሁም ይሆ​ናል።,ወእምዝ ይቤሎሙ ለሕዝብ ሶበ ትሬእዩ ደመና ዘይዴምን መንገለ ዓረብ ዝናም ለመጺእ ከመዝ ይከውን ትብሉ።,"Jesus also said to the crowds, “When you see a cloud forming in the west, you immediately say, ‘It’s going to rain.’ And indeed it does." +የአ​ዜብ ነፋስ በነ​ፈሰ ጊዜም ‘ድርቅ ይሆ​ናል፤’ ትላ​ላ​ችሁ እን​ዲ​ሁም ይሆ​ናል።,ወሶበ ይነፍኅ ነፋሰ አዜብ ሐሩር ለመጺእ ከመዝ ይከውን ትብሉ።,"And when a south wind blows, you say, ‘A heat wave is coming.’ And it does." +እና​ንት ግብ​ዞች! የሰ​ማ​ዩ​ንና የም​ድ​ሩን ፊት መመ​ር​መር ታው​ቃ​ላ​ችሁ፤ ነገር ግን እነ​ዚ​ህን ዘመ​ናት መመ​ር​መ​ርን እን​ዴት አታ​ው​ቁም?,ኦ መደልዋን ለገጸ ሰማይ ወምድር ተአምሩ አመክሮቶ ወእፎ ኢተአምሩ አመክሮቶን ለእላንቱ መዋዕ���።,Hypocrites! You know how to interpret conditions on earth and in the sky. How is it that you don’t know how to interpret the present time? +እና​ንተ ራሳ​ችሁ እው​ነ​ቱን ለምን አት​ፈ​ር​ዱም?,ወለምንትኑ ለሊክሙ ኢትፈትሑ ጽድቀ።በእንተ ዕርቅ,And why don’t you judge for yourselves what is right? +ከባ​ለ​ጋ​ራህ ጋር ወደ ሹም በም​ት​ሄ​ድ​በት ጊዜ ወደ ዳኛ እን​ዳ​ይ​ወ​ስ​ድህ በመ​ን​ገድ ሳለህ ታረቅ፤ ዕዳ​ህ​ንም ክፈል፤ ዳኛው ለሎ​ሌው አሳ​ልፎ ይሰ​ጥ​ሃ​ልና። ሎሌ​ውም በወ​ኅኒ ቤት ያስ​ር​ሃል።,ወሶበ ተሐውር ምስለ ዕድውከ ኀበ መልአክ ተዐረቅ በፍኖት ወሰልጥ ዘትፈድዮ ከመ ኢይትባጻሕከ ኀበ መኰንን ወመኰንን ይሜጥወከ ለወዓሊሁ ወወዓሊሁ ይሞቅሐከ።,"As you are going to court with your accuser, make your best effort to reach a settlement along the way. Otherwise, your accuser may bring you before the judge, and the judge hand you over to the officer, and the officer throw you into prison." +ያለ​ብ​ህን የመ​ጨ​ረ​ሻ​ዋን ግማሽ ሣን​ቲም ቢሆን እስ​ክ​ት​ጨ​ርስ ድረስ አት​ወ​ጣም እል​ሃ​ለሁ።”,እብለከ ከመ ኢትወፅእ እምህየ እስከ ሶበ ትሴልጥ ደኃሪተ ገመስ ዘላዕሌከ።,"I tell you, you won’t get out of there until you have paid the very last cent.”" +በዚያ ወራ​ትም ሰዎች ወደ እርሱ መጥ​ተው ጲላ​ጦስ ደማ​ቸ​ውን ከመ​ሥ​ዋ​ዕ​ታ​ቸው ጋር ስለ ቀላ​ቀ​ለው ስለ ገሊላ ሰዎች ነገ​ሩት።,ወበውእቱ መዋዕል መጽኡ ሰብእ ኀቤሁ ወዜነውዎ በእንተ ገሊላውያን እለ ደመረ ጲላጦስ ደሞሙ ምስለ መሥዋዕቶሙ።,Some who were present on that occasion told Jesus about the Galileans whom Pilate had killed while they were offering sacrifices. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ይህች መከራ ስለ አገ​ኘ​ቻ​ቸው እነ​ዚህ ገሊ​ላ​ው​ያን ከገ​ሊላ ሰዎች ሁሉ ይልቅ ተለ​ይ​ተው ኀጢ​ኣ​ተ​ኞች የሆኑ ይመ​ስ​ሉ​አ​ች​ኋ​ልን?,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ይመስለክሙኑ እሙንቱ ገሊላውያን ኃጥኣን እምኵሉ ሰብአ ገሊላ እስመ ዛቲ ሕማም ረከበቶሙ።,"He replied, “Do you think the suffering of these Galileans proves that they were more sinful than all the other Galileans?" +አይ​ደ​ለም፤ እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ እና​ን​ተም ንስሓ ካል​ገ​ባ​ችሁ ሁላ​ችሁ እንደ እነ​ርሱ ትጠ​ፋ​ላ​ችሁ።,አልቦ እብለክሙ እመሰ ኢነሳሕክሙ አንትሙኒ ከማሆሙ ትትኀጐሉ ኵልክሙ።,"No, I tell you, but unless you change your hearts and lives, you will die just as they did." +ወይስ እነ​ዚያ በሰ​ሊ​ሆም ግንብ ተጭኖ የገ​ደ​ላ​ቸው ዐሥራ ስም​ንቱ ሰዎች ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ሰዎች ይልቅ ተለ​ይ​ተው ኀጢ​እ​ታ​ኞች ይመ​ስ​ሉ​አ​ች​ኋ​ልን?,ወሚመ ይመስለክሙኑ እሉ ዐሠርቱ ወሰመንቱ እለ ወድቀ ላዕሌሆሙ ማኅፈድ በሰሊሆሙ ወቀተሎሙ ከመ እሙንቱ ኃጥኣን እምኵሉ ሰብአ ኢየሩሳሌም።,What about those eighteen people who were killed when the tower of Siloam fell on them? Do you think that they were more guilty of wrongdoing than everyone else who lives in Jerusalem? +አይ​ደ​ለም፤ እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ እና​ን​ተም ንስሓ ካል​ገ​ባ​ችሁ ሁላ​ችሁ እንደ እነ​ርሱ ትጠ​ፋ​ላ​ችሁ።”ፍሬ ስለ​ሌ​ላት በለስ,አልቦ እብለክሙ እመሰ ኢነሳሕክሙ ከማሆሙ ትትኀጐሉ አንትሙሂ ኵልክሙ።በእንተ በለስ ዘአልባቲ ፍሬ,"No, I tell you, but unless you change your hearts and lives, you will die just as they did.”" +እን​ዲ​ህም ብሎ መሰ​ለ​ላ​ቸው፥ “አንድ ሰው በታ​ወ​ቀች በወ​ይኑ ቦታ ውስጥ በለስ ነበ​ረ​ችው፤ ፍሬ​ዋን ሊወ​ስድ ወደ እር​ስዋ ሄዶ አላ​ገ​ኘም።,ወመሰለ ሎሙ ወይቤሎሙ አሐዱ ብእሲ በለስ ቦቱ ውስተ ዐጸደ ወይኑ እምርት ወሖረ ኀቤሃ ይንሣእ ፍሬሃ ወኢረከበ።,Jesus told this parable: “A man owned a fig tree planted in his vineyard. He came looking for fruit on it and found none. +የወ​ይ​ኑን ጠባ​ቂም፦ “የዚ​ችን በለስ ፍሬ ልወ​ስድ ስመ​ላ​ለስ እነሆ፥ ሦስት ዓመት ነው፤ አላ​ገ​ኘ​ሁም፤ እን​ግ​ዲ​ህስ ምድ​ራ​ች​ንን እን​ዳ​ታ​ቦ​ዝን ቍረ​ጣት” አለው።,ወሶበ ኢረከበ ይቤሎ ለዐቃቤ ወይን ናሁ ሠለስተ ዓመተ እንዘ እመጽእ እንሣእ ፍሬሃ ለዛቲ በለስ ወኢረከብኩ ግዝማ እንከሰ ከመ ኢታጽርእ ምድረነ።,"He said to his gardener, ‘Look, I’ve come looking for fruit on this fig tree for the past three years, and I’ve never found any. Cut it down! Why should it continue depleting the soil’s nutrients?’" +እር​ሱም መልሶ እን​ዲህ አለው፥ “አቤቱ አፈር ቈፍሬ በሥሯ እስከ አስ​ታ​ቅ​ፋት፥ ፍግም እስከ አፈ​ስ​ባት ድረስ የዘ​ን​ድ​ሮን እንኳ ተዋት።,ወአውሥአ ወይቤሎ ኅድጋ እግዚኦ ኀሪፈኒ እስከ እከሪ መሬተ ወእወዲ ወእክዑ ድኵዐ ታሕቴሃ።,"The gardener responded, ‘Lord, give it one more year, and I will dig around it and give it fertilizer." +ምና​ል​ባት ለከ​ርሞ ታፈራ እንደ ሆነ፥ ያለ​ዚያ ግን እን​ቈ​ር​ጣ​ታ​ለን።”በሰ​ን​በት ቀን ስለ ዳነ​ችው ሴት,ለእመቦ ከመ ትፈሪ ለዓሙ ወእመ አኮሰ ንገዝማ ለእመ ሐዮነ።በእንተ ብእሲት ዘድኅነት በዕለተ ሰንበት,"Maybe it will produce fruit next year; if not, then you can cut it down.’”Healing on a Sabbath" +በሰ​ን​በ​ትም በአ​ንድ ምኵ​ራብ ውስጥ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው።,ወመሀሮሙ በሰንበት በአሐዱ ምኵራብ።,Jesus was teaching in one of the synagogues on the Sabbath. +ዐሥራ ስም​ንት ዓመት ሙሉ ጋኔን ያጐ​በ​ጣት አን​ዲት ሴት ነበ​ረች፤ ጐባ​ጣም ነበ​ረች፤ ከቶ ቀጥ ብላ መቆም አት​ች​ልም ነበር።,ወሀለወት አሐቲ ብእሲት እንተ አድወያ ጋኔን ዐሠርተ ወሰመንተ ዓመተ ወጕሕቈት ወኢትክል ርቱዐ ቀዊመ ግሙራ።,A woman was there who had been disabled by a spirit for eighteen years. She was bent over and couldn’t stand up straight. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም አይቶ ራራ​ላት፥ ጠር​ቶም፥ “ሴትዮ፥ ከደ​ዌሽ ተፈ​ት​ተ​ሻል” አላት።,ወርእያ እግዚእ ኢየሱስ ወመሐራ ወጸውዓ ወይቤላ ኦ ብእሲቶ ተስዕርኪ እምደዌኪ።,"When he saw her, Jesus called her to him and said, “Woman, you are set free from your sickness.”" +እጁ​ንም በላ​ይዋ ጫነ፤ ያን​ጊ​ዜም ፈጥና ቀጥ አለች፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አመ​ሰ​ገ​ነ​ችው።,ወአንበረ እዴሁ ላዕሌሃ ወረትዐት ሶቤሃ ወአእኰተቶ ለእግዚአብሔር።,He placed his hands on her and she straightened up at once and praised God. +የም​ኵ​ራቡ ሹምም ጌታ ኢየ​ሱስ በሰ​ን​በት ፈው​ሶ​አ​ልና፤ እየ​ተ​ቈጣ መልሶ ሕዝ​ቡን እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ሥራ​ች​ሁን የም​ት​ሠ​ሩ​ባ​ቸው ስድ​ስት ቀኖች ያሉ አይ​ደ​ለ​ምን? ያን​ጊዜ ኑና ተፈ​ወሱ፤ በሰ​ን​በት ቀን ግን አይ​ሆ​ንም።”,ወአውሥአ መጋቤ ምኵራብ እንዘ ይትመዐዕ እስመ በሰንበት ፈወሰ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ለሕዝብ አኮኑ ሰዱስ መዋዕል ውእቱ በዘትገብሩ ግብረክሙ ውእተ አሚረ ንዑ ተፈወሱ ወአኮ በዕለተ ሰንበት።,"The synagogue leader, incensed that Jesus had healed on the Sabbath, responded, “There are six days during which work is permitted. Come and be healed on those days, not on the Sabbath day.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ አላ​ቸው፥ “እና​ንት ግብ​ዞች፥ እና​ን​ተሳ አህ​ያ​ች​ሁን ወይም በሬ​አ​ች​ሁን በሰ​ን​በት ቀን ገለባ ከሚ​በ​ላ​በት አት​ፈ​ቱ​ት​ምን? ውኃ ልታ​ጠ​ጡ​ትስ አት​ወ​ስ​ዱ​ት​ምን?,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ኦ መደልዋን አንትሙሰ ኢትፈትሑኑ አድገክሙ ወላሕመክሙ እምነ ምቅማሑ ወኢትወስድዎኑ ታስትይዎ ማየ በዕለተ ሰንበት።,"The Lord replied, “Hypocrites! Don’t each of you on the Sabbath untie your ox or donkey from its stall and lead it out to get a drink?" +ይህቺ የአ​ብ​ር​ሃም ልጅ እነሆ፥ ሰይ​ጣን ከአ​ሰ​ራት ዐሥራ ስም​ንት ዓመት ነው፤ እር​ስ​ዋስ በሰ​ን​በት ቀን ከእ​ስ​ራቷ ልት​ፈታ አይ​ገ​ባ​ምን?”,ወዛቲ ወለተ አብርሃም ናሁ ዐሠርቱ ���ሰመንቱ ዓመት እምዘአሰራ ሰይጣን አኮኑ ርቱዕ ትትፈታሕ እምነ ማእሰራ ይእቲሂ በዕለተ ሰንበት።,"Then isn’t it necessary that this woman, a daughter of Abraham, bound by Satan for eighteen long years, be set free from her bondage on the Sabbath day?”" +ይህ​ንም ባለ ጊዜ በእ​ርሱ ላይ በጠ​ላ​ት​ነት የተ​ነ​ሡ​በት ሁሉ አፈሩ፤ ነገር ግን ሕዝቡ ሁሉ ከእ​ርሱ ስለ​ሚ​ደ​ረ​ገው ድንቅ ነገር ሁሉ ደስ አላ​ቸው።ስለ ሰና​ፍጭ ቅን​ጣት ምሳሌ,ወዘንተ ብሂሎ ተኀፍሩ ኵሎሙ እለ ቆሙ ላዕሌሁ ወተፈሥሑ ኵሉ ሕዝብ በእንተ ኵሉ መንክር ዘይትገበር እምኔሁ።በእንተ ኅጠተ ሰናፔ ወበእንተ ዘርዕ ወብኁእ,"When he said these things, all his opponents were put to shame, but all those in the crowd rejoiced at all the extraordinary things he was doing.Growth of God’s kingdom" +በዚያ ቀንም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “መን​ግ​ሥተ ሰማ​ያት ምን ትመ​ስ​ላ​ለች? በም​ንስ እመ​ስ​ላ​ታ​ለሁ?,ወይቤሎሙ ምንተ ትመስል መንግሥተ ሰማያት ወበምንት አስተማስላ።,"Jesus asked, “What is God’s kingdom like? To what can I compare it?" +ሰው ወስዶ በእ​ርሻ ውስጥ የዘ​ራት የሰ​ና​ፍጭ ቅን​ጣ​ትን ትመ​ስ​ላ​ለች፤ አደ​ገች፤ ታላቅ ዛፍም ሆነች፤ የሰ​ማይ ወፎ​ችም በቅ​ር​ን​ጫ​ፎ​ችዋ ውስጥ ተጠ​ለሉ።”ስለ እርሾ,ትመስል ኅጠተ ሰናፔ እንተ ነሥኣ ብእሲ ወዘርዓ ውስተ ገራህቱ ወልህቀት ወኮነት ዕፀ ዐባየ ወአጽለሉ አዕዋፈ ሰማይ ውስተ አዕጹቂሃ።,It’s like a mustard seed that someone took and planted in a garden. It grew and developed into a tree and the birds in the sky nested in its branches.” +ዳግ​መ​ኛም እን​ዲህ አለ፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት በምን እመ​ስ​ላ​ታ​ለሁ?,ወካዕበ ይቤ በምንት አስተማስላ ለመንግሥተ እግዚአብሔር።,"Again he said, “To what can I compare God’s kingdom?" +ሴት ወስዳ ሦስት መስ​ፈ​ሪያ ዱቄት የለ​ወ​ሰ​ች​በ​ትን፥ ሁሉ​ንም እን​ዲ​ቦካ ያደ​ረ​ገ​ውን እርሾ ትመ​ስ​ላ​ለች”።ስለ​ሚ​ድ​ኑት,ትመስል ብኁአ ዘነሥአቶ ብእሲት ወደፈነቶ ውስተ ሐሪጽ ዘሠለስቱ መስፈርት ወአብኅአ ኵሎ።በእንተ ኅሩያን እለ ይድኅኑ,"It’s like yeast, which a woman took and hid in a bushel of wheat flour until the yeast had worked its way through the whole.”Who will be saved?" +በየ​ከ​ተ​ማ​ውና በየ​መ​ን​ደሩ እየ​ሄደ፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም እየ​ተ​መ​ላ​ለሰ ያስ​ተ​ምር ነበር።,ወየሐውር አህጉረ ወአዕጻዳተ ያንሶሱ በኢየሩሳሌም ወይሜህር።,"Jesus traveled through cities and villages, teaching and making his way to Jerusalem." +አንድ ሰውም፥ “አቤቱ የሚ​ድኑ ጥቂ​ቶች ናቸ​ውን?” አለው። እርሱ ግን እን​ዲህ አላ​ቸው፦,ወይቤሎ አሐዱ እግዚኦ ውኁዳንኑ እንጋ እሙንቱ እለ ይድኅኑ።,"Someone said to him, “Lord, will only a few be saved?”Jesus said to them," +“ወደ ጠባቡ በር ትገቡ ዘንድ በርቱ፤ እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ ሊገቡ የሚሹ ብዙ​ዎች ናቸው፤ ግን አይ​ች​ሉም።,ወይቤሎሙ ተኀየሉ ትባኡ እንተ ጸባብ አንቀጽ እብለክሙ ብዙኃን እለ የኀሥሡ ይባኡ ወኢይክሉ።,"“Make every effort to enter through the narrow gate. Many, I tell you, will try to enter and won’t be able to." +ባለ​ቤቱ ተነ​ሥቶ ደጁን ይዘ​ጋ​ልና፤ ያን​ጊዜ ከደጅ ቆመው፦ ‘አቤቱ፥ አቤቱ፥ ክፈ​ት​ልን’ እያሉ በር ሊመቱ ይጀ​ም​ራሉ፤ መል​ሶም፦ ከወ​ዴት እንደ ሆና​ችሁ አላ​ው​ቃ​ች​ሁም ይላ​ቸ​ዋል።,እስመ ይትነሣእ በዓለ ቤት ወየዐጹ ኆኅቶ ወይእተ ጊዜ ይእኅዙ ይቁሙ አፍኣ ወይጐድጕዱ እንዘ ይብሉ እግዚኦ እግዚኦ አርኅወነ ወያወሥእ ወይብሎሙ ኢየአምረክሙ እምአይቴ አንትሙ።,"Once the owner of the house gets up and shuts the door, then you will stand outside and knock on the door, saying, ‘Lord, open the door for us.’ He will reply, ‘I don’t know you or where you are from.’" +ከዚ​ህም በኋላ፦ በፊ​ትህ በላን፥ ጠጣን፥ በአ​ደ​ባ​ባ​���​ች​ንም አስ​ተ​ማ​ርህ ልትሉ ትጀ​ም​ራ​ላ​ችሁ።,ወእምዝ ይእኅዙ ይበልዎ በላዕነሂ ወሰተይነሂ በቅድሜከ ወመሀርከ በመራሕብቲነ።,"Then you will begin to say, ‘We ate and drank in your presence, and you taught in our streets.’" +እር​ሱም እን​ዲህ ይላ​ቸ​ዋል፦ እና​ንተ ከወ​ዴት እንደ ሆና​ችሁ አላ​ው​ቃ​ች​ሁም፤ ዐመ​ፅን የም​ታ​ደ​ርጉ ሁላ​ችሁ፥ ከእኔ ራቁ፤,ወይቤሎሙ እብለክሙ ኢየአምረክሙ እምአይቴ አንትሙ ረኀቁ እምኔየ ኵልክሙ ገበርተ ዐመፃ።,"He will respond, ‘I don’t know you or where you are from.Go away from me, all you evildoers!’" +አብ​ር​ሃ​ምን፥ ይስ​ሐ​ቅ​ንና ያዕ​ቆ​ብን፥ ነቢ​ያ​ት​ንም ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት በአ​ያ​ች​ኋ​ቸው ጊዜ እና​ን​ተን ወደ ውጭ ያወ​ጡ​አ​ች​ኋል፤ በዚ​ያም ልቅ​ሶና ጥርስ ማፋ​ጨት ይሆ​ናል።,ወሑሩ ውስተ ብካይ ወሐቅየ ስነን ወአመ ርኢክምዎሙ ለአብርሃም ወለይስሐቅ ወለያዕቆብ ወለኵሎሙ ነቢያት በመንግሥተ እግዚአብሔር ወለክሙሰ ያውፅኡክሙ አፍኣ።,"There will be weeping and grinding of teeth when you see Abraham, Isaac, Jacob, and all the prophets in God’s kingdom, but you yourselves will be thrown out." +ከም​ሥ​ራ​ቅና ከም​ዕ​ራብ፥ ከሰ​ሜ​ንና ከደ​ቡብ ይመ​ጣሉ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መን​ግ​ሥት በማ​ዕድ ይቀ​መ​ጣሉ፤,ወይመጽኡ እምጽባሕ ወእምዕራብ ወእምሰሜን ወእምደቡብ ወይረፍቁ ወይትፌሥሑ በመንግሥተ እግዚአብሔር።,"People will come from east and west, north and south, and sit down to eat in God’s kingdom." +ኋለ​ኞች ፊተ​ኞች ይሆ​ናሉ፤ ፊተ​ኞ​ችም ኋለ​ኞች ይሆ​ናሉ።”ስለ ሄሮ​ድስ,ወይከውኑ ደኀርት ቀደምተ ወቀደምት ይከውኑ ደኀርተ።ዘከመ ነገርዎ ለእግዚእ ኢየሱስ በእንተ ሄሮድስ,Look! Those who are last will be first and those who are first will be last.”Sorrow for Jerusalem +በዚ​ያ​ችም ቀን ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያን ወገን ሰዎች መጥ​ተው፥ “ከዚህ ውጣና ሂድ፤ ሄሮ​ድስ ሊገ​ድ​ልህ ይሻ​ልና” አሉት።,ወበይእቲ ዕለት መጽኡ ፈሪሳውያን ወይቤልዎ ሑር እምዝየ እስመ ሄሮድስ ይፈቅድ ይቅትልከ።,"At that time, some Pharisees approached Jesus and said, “Go! Get away from here, because Herod wants to kill you.”" +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ሂዱና ያችን ቀበሮ እን​ዲህ በሉ​አት፤ እነሆ፥ ዛሬና ነገ አጋ​ን​ን​ትን አወ​ጣ​ለሁ፤ ሕይ​ወ​ት​ንም አድ​ላ​ለሁ፤ በሦ​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን እፈ​ጽ​ማ​ለሁ።,ወይቤሎሙ ሑሩ በልዋ ለዛቲ ቍንጽል ናሁ አወፅእ አጋንንተ ወእሁብ ሕይወተ ዮም ወጌሠመ ወበሣልስት እፌጽም።,"Jesus said to them, “Go, tell that fox, ‘Look, I’m throwing out demons and healing people today and tomorrow, and on the third day I will complete my work." +ዛሬና ነገስ አለሁ፤ በሦ​ስ​ተ​ኛው ቀን ግን እሄ​ዳ​ለሁ፤ ነቢይ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም እንጂ በውጭ ሊሞት አይ​ገ​ባ​ው​ምና።ስለ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም መፈ​ታት,ወባሕቱ ዮምሰ ወጌሠመ ሀለውኩ ወበሣልስት አሐውር እስመ ኢይደልዎ ለነቢይ መዊት በአፍኣ ዘእንበለ በኢየሩሳሌም።ዘከመ ተናገረ እግዚእ ኢየሱስ ተኃድጎታ ለኢየሩሳሌም,"However, it’s necessary for me to travel today, tomorrow, and the next day because it’s impossible for a prophet to be killed outside of Jerusalem.’" +“ነቢ​ያ​ትን የም​ት​ገ​ድ​ሊ​ያ​ቸው፥ ወደ አንቺ የተ​ላ​ኩ​ትን ሐዋ​ር​ያ​ት​ንም የም​ት​ደ​በ​ድ​ቢ​ያ​ቸው ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም፥ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም፥ ዶሮ ጫጩ​ቶ​ች​ዋን ከክ​ን​ፍዋ በታች እን​ደ​ም​ት​ሰ​በ​ስብ ልጆ​ች​ሽን ልሰ​በ​ስ​ባ​ቸው ምን ያህል ወደ​ድሁ? ነገር ግን እንቢ አላ​ችሁ።,ኢየሩሳሌም ኢየሩሳሌም እንተ ትቀትሊዮሙ ለነቢያት ወትዌግሪዮሙ ለሐዋርያት እለ ተፈነዉ ኀቤኪ ሚመጠነ ፈቀድኩ አስተጋብኦሙ ለደቂቅኪ ከመ እንተ ታስተጋብእ ዶርሆ ዕጐሊሃ ታሕ�� ክነፊሃ ወአበይክሙ።,"“Jerusalem, Jerusalem, you who kill the prophets and stone those who were sent to you! How often I have wanted to gather your people just as a hen gathers her chicks under her wings. But you didn’t want that." +እነሆ፥ ቤታ​ችሁ ምድረ በዳ ሆኖ ይቀ​ር​ላ​ች​ኋል፤ ከዛሬ ወዲያ ‘በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም የሚ​መጣ ቡሩክ ነው’ እስ​ክ​ትሉ ድረስ እን​ደ​ማ​ታ​ዩኝ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ።”,ናሁ ይትኀደግ ለክሙ ቤትክሙ በድወ እብለክሙ ከመ ኢትሬእዩኒ እምይእዜ እስከ ሶበ ትብሉ ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር።,"Look, your house is abandoned. I tell you, you won’t see me until the time comes when you say,Blessings on the one who comes in the Lord’s name.”" +ከዚ​ህም በኋላ ሄዶ ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያን አለ​ቆች ወደ አንዱ ቤት በሰ​ን​በት ቀን እህል ሊበላ ገባ፤ እነ​ርሱ ግን ይጠ​ባ​በ​ቁት ነበር።,ወእምዝ ሖረ ወቦአ ቤተ አሐዱ ብእሲ እምነ መልአኮሙ ለፈሪሳውያን በሰንበት ከመ ይብላዕ እክለ ወእሙንቱሰ ይትዐቀብዎ።,"One Sabbath, when Jesus went to share a meal in the home of one of the leaders of the Pharisees, they were watching him closely." +እነ​ሆም፥ ሆዱ የተ​ነፋ አንድ ሰው በፊቱ ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ቅብው ቅድሜሁ።,A man suffering from an abnormal swelling of the body was there. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ ሕግ ዐዋ​ቂ​ዎ​ች​ንና ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንን፥ “በሰ​ን​በት ድውይ መፈ​ወስ ይገ​ባ​ልን? ወይስ አይ​ገ​ባም?” ብሎ ጠየ​ቃ​ቸው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወተስእሎሙ ለጸሐፍተ ሀገር ወለፈሪሳውያን እንዘ ይብል ይከውንሁ በሰንበት ፈውሶ ወሚመ ኢይከውንሁ።,"Jesus asked the lawyers and Pharisees, “Does the Law allow healing on the Sabbath or not?”" +እነ​ር​ሱም ዝም አሉ፤ ይዞም ፈወ​ሰ​ውና ሰደ​ደው።,ወአርመሙ ወነሥኦ ወፈወሶ ወፈነዎ።,"But they said nothing. Jesus took hold of the sick man, cured him, and then let him go." +“ከእ​ና​ንተ በሬው ወይም አህ​ያው በጕ​ድ​ጓድ ውስጥ የወ​ደ​ቀ​በት አንድ ሰው ቢኖር ዕለ​ቱን በሰ​ን​በት ቀን ያነ​ሣው የለ​ምን?” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ እመቦ አሐዱ እምኔክሙ ለእመ ወድቆ ላሕሙ አው አድጉ ውስተ ዐዘቅት አኮኑ በጊዜሃ ያነሥኦ በዕለተ ሰንበት።,"He said to them, “Suppose your child or ox fell into a ditch on the Sabbath day. Wouldn’t you immediately pull it out?”" +ስለ​ዚ​ህም ነገር ሊመ​ል​ሱ​ለት አል​ተ​ቻ​ላ​ቸ​ውም።በራ​ስጌ መቀ​መ​ጥን ስለ​ሚ​ወዱ ሰዎች,ወስእኑ አውሥኦቶ በእንተ ዝንቱ ነገር።በእንተ ኢያፍቅሮ ርእሰ ምርፋቅ,But they had no response.Lessons on humility and generosity +በምሳ ላይ ለነ​በ​ሩ​ትም ወደ ላይ​ኛው ወን​በር ሲሽ​ቀ​ዳ​ደሙ ባያ​ቸው ጊዜ ምሳሌ መስሎ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው።,ወይቤሎሙ ለእለ ሀለዉ ውስተ ምሳሕ ወመሰለ ሎሙ ወመሀሮሙ ሶበ ርእዮሙ እንዘ ይትባደሩ ውስተ ርእሰ ምርፋቅ።,"When Jesus noticed how the guests sought out the best seats at the table, he told them a parable." +እን​ዲ​ህም አለ፥ “ለምሳ የጠ​ራህ ሰው ቢኖ​ርና ብት​ሄድ በላ​ይ​ኛው መቀ​መጫ አት​ቀ​መጥ፤ ምና​ል​ባት ከአ​ንተ የሚ​በ​ልጥ ይመጣ ይሆ​ናል።,ወይቤሎሙ እመቦ ዘጸውዐከ ውስተ ምሳሕ ወሖርከ ኢትርፍቅ ውስተ ርእሰ ምርፋቅ ክቡር እመቦ ዮጊ ይመጽእ ዘይከብረከ።,"“When someone invites you to a wedding celebration, don’t take your seat in the place of honor. Someone more highly regarded than you could have been invited by your host." +በኋላ ያ አን​ተ​ንም እር​ሱ​ንም የጠራ መጥቶ፦ ይህን ቦታ ለእ​ርሱ ተው​ለት ይል​ሃ​ልና፤ ያን​ጊ​ዜም አፍ​ረህ ትመ​ለ​ሳ​ለህ፤ ወደ ዝቅ​ተኛ ቦታም ትወ​ር​ዳ​ለህ።,እስመ መጺኦ ድኅረ ይብለከ ዝኩ ዘጸውዐከ ኅድግ ሎቱ ዘንተ ገጸ ወትገብእ ወትትኀፈር ውእተ ጊዜ ወትወርድ ውስተ ምርፋቅ ዘይቴሐት።,"The host who invited both of you will come and say to you, ‘Give your seat to this other person.’ Embarrassed, you will take your seat in the least important place." +የጠ​ራህ ሰው ቢኖ​ርና ብት​ሄድ ግን የጠ​ራህ በመጣ ጊዜ ወዳጄ ወደ ላይ​ኛው መቀ​መጫ ውጣ ይልህ ዘንድ በታ​ች​ኛው መቀ​መጫ ተቀ​መጥ፤ ያን​ጊ​ዜም ከአ​ንተ ጋር ለማ​ዕድ በተ​ቀ​መ​ጡት ሰዎች ፊት ክብር ይሆ​ን​ል​ሃል።,ወእመሰ ቦ ዘጸውዐከ ወሖርከ ርፍቅ ውስተ ታሕታይ ምርፋቅ ከመ ሶበ መጽአ ዘጸውዐከ ይበልከ ዐርክየ ዕርግ ውስተ ዘይትሌዐል ምርፋቅ ወውእተ ጊዜ ይከውነከ ክብረ በቅድመ ኵሎሙ እለ ይረፍቁ ወይመስሑ ምስሌከ።,"Instead, when you receive an invitation, go and sit in the least important place. When your host approaches you, he will say, ‘Friend, move up here to a better seat.’ Then you will be honored in the presence of all your fellow guests." +ራሱን ከፍ የሚ​ያ​ደ​ርግ ሁሉ ይዋ​ረ​ዳ​ልና፤ ራሱ​ንም ያሚ​ያ​ዋ​ርድ ከፍ ይላ​ልና።”,እስመ ኵሉ ዘአዕበየ ርእሶ የኀሥር ወዘአትሐተ ርእሶ ይከብር።,"All who lift themselves up will be brought low, and those who make themselves low will be lifted up.”" +የጠ​ራ​ው​ንም እን​ዲህ አለው፥ “በበ​ዓል ምሳ ወይም ራት በም​ታ​ደ​ር​ግ​በት ጊዜ ወዳ​ጆ​ች​ህ​ንና ወን​ድ​ሞ​ች​ህን፥ ዘመ​ዶ​ች​ህ​ንና ጎረ​ቤ​ቶ​ች​ህን፥ ባለ​ጸ​ጎች ባል​ን​ጀ​ሮ​ች​ህ​ንም አት​ጥራ፤ እነ​ር​ሱም ይጠ​ሩ​ሃ​ልና፤ ብድ​ርም ይሆ​ን​ብ​ሃ​ልና።,ወይቤሎ ለዘጸውዖ ሶበ ትገብር በዓለ ወምሳሐ አው ድራረ ኢትጸውዕ አዕርክቲክ ወአኀዊከ ወአዝማዲከ ወጎረከ ወቢጸከ አብዕልተ ከመ ይጸውዑከ እሙንቱሂ ወይከውነከ ፍዳ በኀቤሆሙ።,"Then Jesus said to the person who had invited him, “When you host a lunch or dinner, don’t invite your friends, your brothers and sisters, your relatives, or rich neighbors. If you do, they will invite you in return and that will be your reward." +ነገር ግን በበ​ዓል ምሳ በም​ታ​ደ​ር​ግ​በት ጊዜ ድሆ​ች​ንና ጦም አዳ​ሪ​ዎ​ችን፥ ዕው​ሮ​ችን፥ እጅና እግ​ርም የሌ​ላ​ቸ​ውን ጥራ።,አላ ሶበ ትገብር በዓለ ወምሳሐ ጸውዕ ነዳያነ ወምስኪናነ ወዕዉራነ ወስቡራነ።,"Instead, when you give a banquet, invite the poor, crippled, lame, and blind." +አን​ተም ብፁዕ ትሆ​ና​ለህ፤ የሚ​ከ​ፍ​ሉህ የላ​ቸ​ው​ምና፤ ነገር ግን ጻድ​ቃን በሚ​ነ​ሡ​በት ጊዜ ዋጋ​ህን ታገ​ኛ​ለህ።”,ወብፁዕ አንተ እስመ አልቦሙ ዘይፈድዩከ ወባሕቱ ትትዐሠይ አመ ይትነሥኡ ጻድቃን።,"And you will be blessed because they can’t repay you. Instead, you will be repaid when the just are resurrected.”" +ለምሳ ከተ​ቀ​መ​ጡ​ትም አንዱ ይህን ሰምቶ፥ “በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት እህል የሚ​በላ ብፁዕ ነው” አለው።ለምሳ ስለ መጠ​ራት,ወሰሚዖ ዘንተ አሐዱ እምእለ ይረፍቁ ይቤሎ ብፁዕ ውእቱ ዘይበልዕ እክለ በመንግሥተ እግዚአብሔር።በእንተ እለ ተጸውዑ ውስተ ድራር,"When one of the dinner guests heard Jesus’ remarks, he said to Jesus, “Happy are those who will feast in God’s kingdom.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “አንድ ሰው ታላቅ ምሳ አደ​ረ​ገና ብዙ ሰዎ​ችን ጠራ።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አሐዱ ብእሲ ገብረ ምሳሐ ዐቢየ ወዐሠሮሙ ለብዙኃን።,"Jesus replied, “A certain man hosted a large dinner and invited many people." +ለምሳ የተ​ጠ​ሩ​በ​ትም ቀን በደ​ረሰ ጊዜ የታ​ደ​ሙ​ትን ይጠ​ራ​ቸው ዘንድ አገ​ል​ጋ​ዩን ላከ፤ እር​ሱም ሄዶ የታ​ደ​ሙ​ትን፦ አሁን ምሳ​ውን ፈጽ​መን አዘ​ጋ​ጅ​ተ​ና​ልና ኑ አላ​ቸው።,ወሶበ በጽሐ ዐሡር ፈነወ ገብሮ ይጸውዖሙ ለእለ ዐሠሮሙ ወሶበ በጽሐ ጊዜ ምሳሕ ሖረ ገብሩ ወይቤሎሙ ለእለ ዐሠሮሙ ንዑ እስመ ወዳእነ አስተዳለውነ ምሳሐ።,"When it was time for the dinner to begin, he sent his servant to tell the invited guests, ‘Come! The dinner is now ready.’" +ሁሉም በአ​ንድ ቃል ተባ​ብ​ረው እንቢ አሉ፤ የመ​ጀ​መ​ሪ​ያው፦ እርሻ ገዝ​ች​አ​ለሁ፤ ሄ���ም ላያት እሻ​ለሁ፤ እንቢ እንደ አላ​ልሁ ቍጠ​ር​ልኝ በለው አለው።,ወአበይዎ ኵሎሙ ኅቡረ በአሐዱ ቃል ወይቤሎ ቀዳማዊ ገራህተ ተሣየጥኩ ወእጽሕቅ ከመ እፃእ ወእሑር እርአያ ወበሎ ረሲ ሊተ ከመ ዘኢአበይኩ።,"One by one, they all began to make excuses. The first one told him, ‘I bought a farm and must go and see it. Please excuse me.’" +ሁለ​ተ​ኛ​ውም፦ አም​ስት ጥማድ በሬ ገዝ​ቻ​ለሁ፤ ላያ​ቸ​ውና ልፈ​ት​ና​ቸው እሄ​ዳ​ለሁ፤ እንደ መጣሁ፥ እንቢ እንደ አላ​ል​ሁም ቍጠ​ር​ልኝ በለው አለው።,ወይቤሎ ካልኡኒ ኀምስተ ፅምደ አልሕምት ተሣየጥኩ ወአሐውር እርአዮሙ ወእፍትኖሙ ወበሎ ረሲ ሊተ ከመ ዘመጻእኩ ወኢአበይኩ።,"Another said, ‘I bought five teams of oxen, and I’m going to check on them. Please excuse me.’" +ሦስ​ተ​ኛ​ውም፦ ሚስት አግ​ብ​ች​አ​ለሁ፤ ስለ​ዚህ ልመጣ አል​ች​ልም በለው አለው።,ወሣልሱኒ ይቤሎ ብእሲተ አውሰብኩ ወበእንተዝ ኢይክል መጺአ።,"Another said, ‘I just got married, so I can’t come.’" +አገ​ል​ጋ​ዩም ተመ​ልሶ ለጌ​ታው ይህ​ንኑ ነገ​ረው፤ ያን​ጊ​ዜም ባለ​ቤቱ ተቈጣ፤ አገ​ል​ጋ​ዩ​ንም፦ ፈጥ​ነህ ወደ አደ​ባ​ባ​ይና ወደ ከተ​ማው ጐዳና ሂድ፤ ድሆ​ች​ንና ጦም አዳ​ሪ​ዎ​ችን፥ ዕው​ሮ​ች​ንና አን​ካ​ሶ​ችን ወደ​ዚህ አም​ጣ​ልኝ አለው።,ወገብአ ገብሩ ወነገሮ ከመዝ ለእግዚኡ ወእምዝ ተምዐ በዓለ ቤት ይእተ ጊዜ ወይቤሎ ለገብሩ ሑር ፍጡነ ውስተ መራሕብት ወውስተ አስኳተ ሀገር ወአምጽእ ሊተ ዝየ ነዳያነ ወጽኑሳነ ወምስኪናነ ወዕዉራነ ወስቡራነ።,"When he returned, the servant reported these excuses to his master. The master of the house became angry and said to his servant, ‘Go quickly to the city’s streets, the busy ones and the side streets, and bring the poor, crippled, blind, and lame.’" +ከዚ​ህም በኋላ አገ​ል​ጋዩ፦ አቤቱ እንደ አዘ​ዝ​ኸኝ አደ​ረ​ግሁ፤ ገናም ቦታ አለ አለው።,ወእምዝ ይቤሎ ገብሩ ገበርኩ እግዚኦ በከመ አዘዝከኒ ወዓዲ ቦ መካን።,"The servant said, ‘Master, your instructions have been followed and there is still room.’" +ጌታ​ውም አገ​ል​ጋ​ዩን፦ ወደ መን​ገ​ዶ​ችና ወደ ከተ​ማው ቅጥር ፈጥ​ነህ ሂድና ቤቴ እን​ዲ​መላ ይገቡ ዘንድ ግድ በላ​ቸው አለው።,ወይቤሎ እግዚኡ ለገብሩ ሑር ፍጡነ ውስተ ፍናው ወውስተ ጥቅመ ሀገር ወበግብር አብእ ሰብአ ከመ ይምላእ ቤትየ።,"The master said to the servant, ‘Go to the highways and back alleys and urge people to come in so that my house will be filled." +ከእ​ነ​ዚህ ከታ​ደ​ሙት ሰዎች አንዱ ስን​ኳን ማዕ​ዴን እን​ደ​ማ​ይ​ቀ​ም​ሳት እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ።”ጌታን ስለ መከ​ተል,እብለክሙ ከመ አሐዱሂ እምእልክቱ ሰብእ እለ ጸዋዕኩ ኢይጥዕምዋ ለበዓልየ።ዘከመ ይደሉ ተሊዎተ እግዚእ ኢየሱስ,"I tell you, not one of those who were invited will taste my dinner.’”Discipleship’s demands" +ከዚ​ህም በኋላ ብዙ ሰዎች አብ​ረ​ውት ሲሄዱ መለስ ብሎ እን​ዲህ አላ​ቸው።,ወእምዝ እንዘ የሐውሩ ምስሌሁ ብዙኃን ሰብእ ተመይጠ ወይቤሎሙ።,"Large crowds were traveling with Jesus. Turning to them, he said," +“ወደ እኔ የሚ​መጣ፥ ሊከ​ተ​ለ​ኝም የሚ​ወድ አባ​ቱ​ንና እና​ቱን፥ ሚስ​ቱ​ንና ልጆ​ቹን፥ ወን​ድ​ሞ​ቹ​ንና እኅ​ቶ​ቹን፥ የራ​ሱ​ንም ሰው​ነት እንኳ ቢሆን የማ​ይ​ጠላ ደቀ መዝ​ሙሬ ሊሆን አይ​ች​ልም።,ዘይመጽእ ኀቤየ ወይፈቅድ ይትልወኒ ለእመ ኢጸልአ አባሁ ወእሞ ወብእሲቶ ወቤቶ ወውሉዶ ወአኀዊኡ ወአኃቲሁ ወዓዲ ነፍሶሂ ኢይክል ከዊነ ረድእየ።,"“Whoever comes to me and doesn’t hate father and mother, spouse and children, and brothers and sisters—yes, even one’s own life—cannot be my disciple." +መስ​ቀ​ሉን ተሸ​ክሞ ሊከ​ተ​ለኝ የማ​ይ​መጣ ደቀ መዝ​ሙሬ ሊሆን አይ​ች​ልም።”ቤት ስለ​ሚ​ሠ​ራው ሰው ምሳሌ,ወዘኢይጸውር መስቀሎ ወኢይመጽእ ይትልወኒ ኢይክል ከዊነ ረድእየ።በእንተ ምሳሌ ዘሐነጸ ማኅፈደ,Whoever doesn’t carry their own cross and follow me cannot be my disciple. +“ከእ​ና​ን​ተም ወገን የግ​ንብ ቤት መሥ​ራት የሚ​ወድ ቢኖር ይጨ​ር​ሰው ዘንድ የሚ​ችል እንደ ሆነ አስ​ቀ​ድሞ ተቀ​ምጦ የሚ​ፈ​ጅ​በ​ትን የማ​ያ​ስብ ማን ነው?,ወእመቦ አሐዱ እምኔክሙ ዘይፈቅድ ይሕንጽ ማኅፈደ አኮኑ ይቀድም ወይነብር ወየሐስብ ፃእፃኦ እመቦ ዘየአክሎ ከመ ይሣርር መሠረቶ።,"“If one of you wanted to build a tower, wouldn’t you first sit down and calculate the cost, to determine whether you have enough money to complete it?" +መሠ​ረ​ቱን ጥሎ መጨ​ረስ ያቃ​ተ​ውም እንደ ሆነ ያዩት ሁሉ፥,ከመ ሣሪሮ መሠረተ ለእመ ስእነ ፈጽሞ ኵሎሙ እለ ርእይዎ ይእኅዙ ይሣለቁ ላዕሌሁ።,"Otherwise, when you have laid the foundation but couldn’t finish the tower, all who see it will begin to belittle you." +‘ይህ ሰው ሊሠራ ጀመረ፤ ግን መጨ​ረስ ተሳ​ነው’ እያሉ ሊዘ​ብ​ቱ​በት ይጀ​ም​ራሉ።,እንዘ ይብሉ ዝንቱ ብእሲ አኀዘ ይሕንጽ ወስእነ ፈጽሞ።,"They will say, ‘Here’s the person who began construction and couldn’t complete it!’" +ንጉ​ሥም ሌላ​ውን ንጉሥ ይወጋ ዘንድ ሊሄድ ቢወድ ሁለት እልፍ ይዞ ወደ እርሱ የሚ​መ​ጣ​ውን በአ​ንድ እልፍ ሊዋ​ጋው ይችል እንደ ሆነ አስ​ቀ​ድሞ ተቀ​ምጦ ይመ​ክር የለ​ምን?,ወእመኒ ፈቀደ ንጉሥ ይሑር ይጽብኦ ለካልእ ንጉሥ አኮኑ ይቀድም ወይነብር ወይመክር ለእመ ይክል በእልፍ ጸቢኦቶ ለዘይመጽእ ኀቤሁ ምስለ ክልኤ እልፍ።,Or what king would go to war against another king without first sitting down to consider whether his ten thousand soldiers could go up against the twenty thousand coming against him? +ያለ​ዚያ ግን፥ ገና በሩቁ ሳለ አማ​ላ​ጆች መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ልኮ ዕርቅ ይለ​ም​ናል።,ወእመ አኮሰ እንዘ ርኁቅ ውእቱ ይፌኑ ሐዋርያተ ትንብልና ኀቤሁ ወይዜንውዎ ሰላመ።,"And if he didn’t think he could win, he would send a representative to discuss terms of peace while his enemy was still a long way off." +እን​ግ​ዲህ እን​ደ​ዚሁ ከእ​ና​ንተ ወገን ከሁሉ ያል​ወጣ፥ የእ​ርሱ ገን​ዘብ ከሆ​ነ​ውም ሁሉ ያል​ተ​ለየ ደቀ መዝ​ሙሬ ሊሆን አይ​ች​ልም።,ወከመዝ እንከ ኵሉ ዘእምኔክሙ ዘኢወፅአ እምኵሉ ወዘኢይትናከር ኵሎ ዘዚኣሁ ንዋየ ኢይክል ከዊነ ረድእየ።,"In the same way, none of you who are unwilling to give up all of your possessions can be my disciple." +“ጨው መል​ካም ነው፤ ጨው አልጫ ከሆነ እን​ግ​ዲህ በምን ያጣ​ፍ​ጡ​ታል?,ሠናይ ውእቱ ጼው ወእመሰ ጼው ለስሐ በምንት እንከ ይቄስምዎ።,"“Salt is good. But if salt loses its flavor, how will it become salty again?" +ለም​ድ​ርም ቢሆን፥ ለፍግ መቆ​ለ​ያም ቢሆን አይ​ረ​ባም፤ ነገር ግን ወደ ውጭ ይጥ​ሉ​ታል፤ የሚ​ሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።”,አኮኑ ይገድፍዎ አፍኣ ወኢይበቍዕ ለምድር ወኢለምዕላደ ድኵዕ ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ።,"It has no value, neither for the soil nor for the manure pile. People throw it away. Whoever has ears to hear should pay attention.”" +ቀራ​ጮ​ችና ኀጢ​ኣ​ተ​ኞ​ችም ሊሰ​ሙት ወደ እርሱ ይቀ​ርቡ ነበር።,ወቀርቡ ኀቤሁ መጸብሓን ወኃጥኣን ይስምዕዎ።,All the tax collectors and sinners were gathering around Jesus to listen to him. +ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም፥ “ይህስ ኀጢ​ኣ​ተ​ኞ​ችን ይቀ​በ​ላል፤ አብ​ሮ​አ​ቸ​ውም ይበ​ላል” ብለው አን​ጐ​ራ​ጐሩ።,ወአንጐርጐሩ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን እንዘ ይብሉ ዝንቱሰ ኃጥኣነ ይትዌከፍ ወይበልዕ ምስሌሆሙ።,"The Pharisees and legal experts were grumbling, saying, “This man welcomes sinners and eats with them.”" +እን​ዲ​ህም ብሎ መሰ​ለ​ላ​ቸው።,ወመሰለ ሎሙ ከመዝ ወይቤሎሙ።,Jesus told them this parable: +“ከእ​ና​ንተ መካ​ከል መቶ በጎች ያሉት ሰው ቢኖር፥ ከእ​ነ​ርሱ አን​ዲቱ ብት​ጠ​ፋው ዘጠና ዘጠ​ኙን በም​ድረ በዳ ትቶ እስ​ኪ​ያ���ገ​ኛት ድረስ ይፈ​ል​ጋት ዘንድ ወደ ጠፋ​ችው ይሄድ የለ​ምን?,እመቦ ብእሲ እምኔክሙ ዘቦ ምእት አባግዕ ወለእመ ተገድፈቶ አሐቲ እምኔሆን አኮኑ የኀድግ ተስዓ ወተስዐተ ውስተ ገዳም ወየሐውር ኀበ እንተ ተገድፈቶ እስከ ይረክባ።,“Suppose someone among you had one hundred sheep and lost one of them. Wouldn’t he leave the other ninety-nine in the pasture and search for the lost one until he finds it? +በአ​ገ​ኛ​ትም ጊዜ ደስ ብሎት በት​ከ​ሻው ላይ ይሸ​ከ​ማ​ታል።,ወእምከመ ረከባ ይጸውራ ዲበ መትከፍቱ እንዘ ይትፌሣሕ።,"And when he finds it, he is thrilled and places it on his shoulders." +ወደ ቤቱም በገባ ጊዜ፥ ወዳ​ጆ​ቹ​ንና ጎረ​ቤ​ቶ​ቹን ጠርቶ፦ የጠ​ፋ​ች​ኝን በጌን አግ​ኝ​ቼ​አ​ታ​ለ​ሁና ከእኔ ጋር ደስ ይበ​ላ​ችሁ ይላ​ቸ​ዋል።,ወአቲዎ ቤቶ ይጼውዕ አዕርክቲሁ ወጎሮ ወይብሎሙ ተፈሥሑ ሊተ እስመ ረከብኩ በግዕትየ እንተ ተገድፈተኒ።,"When he arrives home, he calls together his friends and neighbors, saying to them, ‘Celebrate with me because I’ve found my lost sheep.’" +እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ እን​ዲሁ ንስሓ ከማ​ያ​ስ​ፈ​ል​ጋ​ቸው ከዘ​ጠና ዘጠኙ ጻድ​ቃን ይልቅ ንስሓ ስለ​ሚ​ገባ ስለ አንድ ኀጢ​ኣ​ተኛ በሰ​ማ​ያት ፍጹም ደስታ ይሆ​ናል።ድሪም ስለ ጠፋ​ባት ሴት,እብለክሙ ከመ ከመዝ ይከውን ትፍሥሕት በሰማያት በበይነ አሐዱ ኃጥእ ዘይኔስሕ ፈድፋደ እምነ ተስዓ ወተስዐቱ ጻድቃን እለ ኢይፈቅዱ ይነስሑ።በእንተ ምሳሌ ገመስ,"In the same way, I tell you, there will be more joy in heaven over one sinner who changes both heart and life than over ninety-nine righteous people who have no need to change their hearts and lives." +“ዐሥር ድሪም ያላት ሴት ብት​ኖር፥ አን​ዲቱ ብት​ጠ​ፋ​ባት መብ​ራት አብ​ርታ በቤቷ ያለ​ውን ሁሉ እየ​ፈ​ነ​ቀ​ለች እስ​ክ​ታ​ገ​ኛት ድረስ ተግታ ትፈ​ልግ የለ​ምን?,ወእመኒ ብእሲት ዘባቲ ዐሥሩ ጠፋልሐ አግሙስ ወለእመ ተገድፈታ አሐቲ እምኔሆን አኮኑ ታኀቱ ማኅቶተ ወትፈነቅል ኵሎ ዘውስተ ቤታ ወተኀሥሥ አስተሐሚማ እስከ ትረክብ።,"“Or what woman, if she owns ten silver coins and loses one of them, won’t light a lamp and sweep the house, searching her home carefully until she finds it?" +ያገ​ኘ​ቻት እንደ ሆነም ወዳ​ጆ​ች​ዋ​ንና ጎረ​ቤ​ቶ​ች​ዋን ጠርታ፦ ‘የጠ​ፋ​ች​ኝን ድሪ​ሜን አግ​ኝ​ቼ​አ​ታ​ለ​ሁና፥ ከእኔ ጋር ደስ ይበ​ላ​ችሁ’ ትላ​ቸ​ዋ​ለች።,ወእምከመ ረከበት ትጼውዕ አዕርክቲሃ ወጎራ ወትብሎን ተፈሥሓ ሊተ እስመ ረከብኩ ገመስየ እንተ ተገድፈተኒ።,"When she finds it, she calls together her friends and neighbors, saying, ‘Celebrate with me because I’ve found my lost coin.’" +እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ እን​ዲሁ ንስሓ ስለ​ሚ​ገባ ስለ አንድ ኀጢ​ኣ​ተኛ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መላ​እ​ክት ፊት በሰ​ማ​ያት ደስታ ይሆ​ናል።”ሁለት ልጆች ስላ​ሉት ሰው,እብለክሙ ከመ ከማሁ ይከውን ፍሥሓ በሰማያት በቅድመ መላእክተ እግዚአብሔር በእንተ አሐዱ ኃጥእ ዘይኔስሕ።በእንተ ብእሲ ዘቦ ክልኤቱ ደቂቅ,"In the same way, I tell you, joy breaks out in the presence of God’s angels over one sinner who changes both heart and life.”" +ዳግ​መ​ኛም እን​ዲህ አለ፥ “አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበ​ሩት።,ወካዕበ ይቤ አሐዱ ብእሲ ቦቱ ክልኤቱ ደቂቅ።,"Jesus said, “A certain man had two sons." +ታናሹ ልጁም አባ​ቱን፦ ‘አባቴ ሆይ፥ ከገ​ን​ዘ​ብህ የሚ​ደ​ር​ሰ​ኝን ከፍ​ለህ ስጠኝ’ አለው፤ ገን​ዘ​ቡ​ንም ከፍሎ ሰጠው።,ወይቤሎ ዘይንእስ ለአቡሁ አባ ሀበኒ መክፈልተ ርስትየ ዘይረክበኒ እምንዋይከ ወከፈሎ ንዋዮ።,"The younger son said to his father, ‘Father, give me my share of the inheritance.’ Then the father divided his estate between them." +ከጥ​ቂት ቀን በኋ​ላም ያ ትንሹ ልጁ ገን​ዘ​ቡን ሁሉ ሰብ​ስቦ ወደ ሩቅ ሀገር ሄደ፤ በዚ​ያም በመ​ዳ​ራት እየ​ኖረ ገን​ዘ​ቡን ሁሉ በተነ፤ አጠ​ፋም።,ወእምድኅረ ኅዳጥ መዋዕል አስተጋብአ ኵሎ ንዋዮ ዝኩ ወልዱ ዘይንእስ ወሖረ ወነገደ ርኁቀ ብሔረ ወበህየ ዘረወ ወአማሰነ ኵሎ ንዋዮ እንዘ የሐዩ በምርዓት።,"Soon afterward, the younger son gathered everything together and took a trip to a land far away. There, he wasted his wealth through extravagant living." +ገን​ዘ​ቡ​ንም ሁሉ በጨ​ረሰ ጊዜ፥ በዚያ ሀገር ጽኑ ራብ መጣ፤ እር​ሱም ተቸ​ገረ።,ወአኅሊቆ ኵሎ ንዋዮ መጽአ ረኃብ ዐቢይ ውስተ ውእቱ ብሔር ወተጸነሰ።,"“When he had used up his resources, a severe food shortage arose in that country and he began to be in need." +ሄዶም ከዚያ ሀገር ሰዎች ለአ​ንዱ ተቀ​ጠረ፤ እሪ​ያ​ዎ​ች​ንም ይጠ​ብቅ ዘንድ ወደ እር​ሻው ቦታ ሰደ​ደው።,ወሖረ ወተፀምደ ኀበ አሐዱ እምሰብአ ውእቱ ብሔር ወፈነዎ ውስተ አዕጻደ ወፍሩ ይርዐይ አሕርወ።,"He hired himself out to one of the citizens of that country, who sent him into his fields to feed pigs." +እሪ​ያ​ዎች ከሚ​መ​ገ​ቡት ተረ​ን​ቃ​ሞም ይጠ​ግብ ዘንድ ተመኘ፤ ግን የሚ​ሰ​ጠው አል​ነ​በ​ረም።,ወፈተወ ይጽገብ እምሖመረ ጽራእ ዘይሴሰዩ አሕርው ወአልቦ ዘይሁቦ።,"He longed to eat his fill from what the pigs ate, but no one gave him anything." +በል​ቡም እን​ዲህ ብሎ ዐሰበ፦ እህል የሚ​ተ​ር​ፋ​ቸው የአ​ባቴ ሠራ​ተ​ኞች ምን ያህል ናቸው? እኔ ግን በዚህ በረ​ኃብ ልሞት ነው።,ወኀለየ በልቡ ወይቤ ሚመጠን አግብርቲሁ ወገባእቱ ለአቡየ እለ ያተርፍዎ ለእክል ወአንሰ እመውት በረኃብ በዝየ።,"When he came to his senses, he said, ‘How many of my father’s hired hands have more than enough food, but I’m starving to death!" +ተነ​ሥቼ ወደ አባቴ ልሂ​ድና እን​ዲህ ልበ​ለው፦ ‘አባቴ ሆይ፥ በሰ​ማ​ይም፥ በፊ​ት​ህም በደ​ልሁ።,እትነሣእ ወአሐውር ኀበ አቡየ ወእብሎ አባ አበስኩ በሰማይኒ ወበቅድሜከኒ።,"I will get up and go to my father, and say to him,“Father, I have sinned against heaven and against you." +እን​ግ​ዲህ ወዲ​ህስ ልጅህ ልባል አይ​ገ​ባ​ኝም፤ ከአ​ገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ እንደ አንዱ አድ​ር​ገኝ።’,ወኢይደልወኒ እንከ እሰመይ ወልደከ አላ ረስየኒ ከመ አሐዱ እምአግብርቲከ።,I no longer deserve to be called your son. Take me on as one of your hired hands.”’ +ተነ​ሥ​ቶም ወደ አባቱ ሄደ፤ አባ​ቱም ከሩቅ አየ​ውና ራራ​ለት፤ ሮጦም አን​ገ​ቱን አቅፎ ሳመው።,ወተንሥአ ወሖረ ኀበ አቡሁ ወርእዮ አቡሁ እምርኁቅ ምህሮ ወሮጸ ወሐቀፎ ክሣዶ ወሰዓሞ።,"So he got up and went to his father. “While he was still a long way off, his father saw him and was moved with compassion. His father ran to him, hugged him, and kissed him." +ልጁም፦ ‘አባቴ ሆይ፥ በሰ​ማ​ይም፥ በፊ​ት​ህም በደ​ልሁ፤ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ልጅህ ልባል አይ​ገ​ባ​ኝም፤ ነገር ግን ከአ​ገ​ል​ጋ​ዮ​ችህ እንደ አንዱ አድ​ር​ገኝ’ አለው።,ወይቤሎ ወልዱ አባ አበስኩ በሰማይኒ ወበቅድሜከኒ ወኢይደልወኒ እንከ እሰመይ ወልደከ አላ ረስየኒ ከመ አሐዱ እምአግብርቲከ።,"Then his son said, ‘Father, I have sinned against heaven and against you. I no longer deserve to be called your son.’" +አባ​ቱም አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹን እን​ዲህ አላ​ቸው፦ ‘ያማሩ ልብ​ሶ​ችን ቶሎ አም​ጡና አል​ብ​ሱት፤ ለጣ​ቱም ቀለ​በት፥ ለእ​ግ​ሩም ጫማ አድ​ር​ጉ​ለት፤’,ወይቤሎሙ አቡሁ ለአግብርቲሁ አምጽኡ ፍጡነ አልባሰ ቅድዋተ ወአልብስዎ ወደዩ ኅልቀተ ውስተ አጻብዒሁ ወአሣእነ ውስተ እገሪሁ።,"But the father said to his servants, ‘Quickly, bring out the best robe and put it on him! Put a ring on his finger and sandals on his feet!" +የሰ​ባ​ውን ፍሪ​ዳም አም​ጡና እረዱ፤ እን​ብላ፤ ደስም ይበ​ለን።,ወአምጽኡ ላሕመ መግዝአ ወጥብሑ ንብላዕ ወንትፈሣሕ።,Fetch the fattened calf and slaughter it. We must celebrate with feasting +ይህ ልጄ ሞቶ ነበር፤ አሁን ግን ሕያው ሆኖ​አ​ልና፥ ጠፍ​ቶም ነበር፤ ተገ​ኝ​��​አ​ልና ደስ ይላ​ቸ​ውም ጀመር።,እስመ ዝንቱ ወልድየ ሞተሂ ወሐይወ ተኀጕለሂ ወተረክበ ወአኀዙ ይትፈሥሑ።,because this son of mine was dead and has come back to life! He was lost and is found!’ And they began to celebrate. +“ታላቁ ልጁም በእ​ርሻ ነበ​ርና ተመ​ልሶ ወደ ቤቱ አጠ​ገብ በደ​ረሰ ጊዜ የዘ​ፈ​ኑ​ንና የመ​ሰ​ን​ቆ​ውን ድምፅ ሰማ።,ወወልዱሰ ዘይልኅቅ ሀለወ ውስተ ሐቅል ወአቲዎ ሶበ በጽሐ ኀበ ጽንፈ ሀገር ሰምዐ እንዚራ ወማኅሌተ።,"“Now his older son was in the field. Coming in from the field, he approached the house and heard music and dancing." +ከአ​ባቱ ብላ​ቴ​ኖ​ችም አን​ዱን ጠርቶ፦ ‘ይህ የም​ሰ​ማው ምን​ድን ነው?’ አለው።,ወጸውዐ አሐደ እምአግብርተ አቡሁ ወይቤሎ ምንትኑ ዝንቱ ዘእሰምዕ።,He called one of the servants and asked what was going on. +እር​ሱም፦ ‘ወን​ድ​ምህ ከሄ​ደ​በት መጣ፤ አባ​ት​ህም የሰ​ባ​ውን ፍሪዳ አረደ፤ በሕ​ይ​ወት አግ​ኝ​ቶ​ታ​ልና’ አለው።,ወይቤሎ እስመ አተወ እኁከ ወጠብሐ አቡከ ላሕመ መግዝአ እስመ ረከቦ ሕያዎ።,"The servant replied, ‘Your brother has arrived, and your father has slaughtered the fattened calf because he received his son back safe and sound.’" +ተቈ​ጥ​ቶም ‘አል​ገ​ባም’ አለ፤ አባ​ቱም ወጥቶ ማለ​ደው።,ወተምዐ ወአበየ በዊአ ወወፅአ አቡሁ ወአስተብቍዖ።,"Then the older son was furious and didn’t want to enter in, but his father came out and begged him." +መል​ሶም አባ​ቱን እን​ዲህ አለው፦ ‘እነሆ፥ ይህን ያህል ዓመት ተገ​ዛ​ሁ​ልህ፤ ፈጽሞ ከት​እ​ዛ​ዝህ አል​ወ​ጣ​ሁም፤ ለእኔ ግን ከባ​ል​ን​ጀ​ሮች ጋር ደስ እን​ዲ​ለኝ አንድ የፍ​የል ጠቦት እንኳ አል​ሰ​ጠ​ኸ​ኝም።,ወአውሥአ ወይቤሎ ለአቡሁ ናሁ መጠነዝ ዓመተ ተቀነይኩ ለከ ወግሙራ ኢኀለፍኩ እምትእዛዝከ ወሊተሰ ኢወሀብከኒ ማሕስአ ጠሊ ጥቀ በዘእትፌሣሕ ምስለ አዕርክትየ ወቢጽየ።,"He answered his father, ‘Look, I’ve served you all these years, and I never disobeyed your instruction. Yet you’ve never given me as much as a young goat so I could celebrate with my friends." +ከአ​መ​ን​ዝ​ሮች ጋር ገን​ዘ​ብ​ህን ሁሉ የጨ​ረሰ ይህ ልጅህ በተ​መ​ለሰ ጊዜ ግን የሰ​ባ​ውን ፍሪዳ አረ​ድ​ህ​ለት።’,ወአቲዎሰ ዝንቱ ወልድከ ዘአኅለቀ ወበልዐ ኵሎ ንብረተከ ምስለ ዘማት ጠባሕከ ሎቱ ላሕመ መግዝአ።,"But when this son of yours returned, after gobbling up your estate on prostitutes, you slaughtered the fattened calf for him.’" +አባ​ቱም እን​ዲህ አለው፦ ‘ልጄ አን​ተማ እኮ ዘወ​ትር ከእኔ ጋር ነህ፤ የእኔ የሆ​ነው ሁሉ የአ​ንተ ነው።,ወይቤሎ አቡሁ ወልድየ አንተሰ ዘልፈ ሀለውከ ምስሌየ ወኵሉ ዘዚኣየ ዚኣከ ውእቱ።,"Then his father said, ‘Son, you are always with me, and everything I have is yours." +ነገር ግን ይህ ወን​ድ​ምህ ሞቶ ነበረ፤ ሕያው ሆኖ​አ​ልና፥ ጠፍ​ቶም ተገ​ኝ​ቶ​አ​ልና፥ ደስ ሊለን፥ ሐሤ​ትም ልና​ደ​ርግ ይገ​ባል።”,ወባሕቱ ርቱዕሰ ንትፈሣሕ ወንትሐሠይ እስመ ዝንቱ እኁከ ሞተሂ ወሐይወ ተኀጕለሂ ወተረክበ።,But we had to celebrate and be glad because this brother of yours was dead and is alive. He was lost and is found.’” +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “መጋቢ የነ​በ​ረው አንድ ባለ​ጸጋ ሰው ነበረ፤ ገን​ዘ​ቡን ሁሉ እን​ደ​ሚ​በ​ትን አድ​ር​ገው በእ​ርሱ ዘንድ ከሰ​ሱት።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ አሐዱ ብእሲ ባዕል ቦቱ መጋቢ ወአስተዋደይዎ ኀቤሁ ከመ ዘይዘሩ ሎቱ ንዋዮ።,"Jesus also said to the disciples, “A certain rich man heard that his household manager was wasting his estate." +ጌታ​ውም ጠርቶ፦ ‘በአ​ንተ ላይ የም​ሰ​ማው ይህ ነገር ምን​ድን ነው? እን​ግ​ዲህ ወዲህ ለእኔ መጋቢ ልት​ሆን አት​ች​ል​ምና የመ​ጋ​ቢ​ነ​ት​ህን ሂሳብ አስ​ረ​ክ​በኝ’ አለው።,ወጸውዖ እግዚኡ ወይቤሎ ም��ትኑዝ ዘእሰምዕ በእንቲኣከ እንከሰ አግብእ ሐሳበ ምግብናከ እስመ ኢትከውነኒ እንከ መጋቤ ሊተ።,"He called the manager in and said to him, ‘What is this I hear about you? Give me a report of your administration because you can no longer serve as my manager.’" +ያም መጋቢ ዐስቦ እን​ዲህ አለ፦ ‘ምን ላድ​ርግ? አሁን ጌታዬ ከመ​ጋ​ቢ​ነቴ ይሽ​ረ​ኛል፤ ማረስ አል​ች​ልም፤ ለመ​ለ​መ​ንም አፍ​ራ​ለሁ።,ወኀለየ ውእቱ መጋቢ ወይቤ ምንተ እሬሲ ናሁ ይስዕረኒ እግዚእየ እምግብናየ ሐሪሰሂ ኢይክል ወስኢለሂ አኀፍር።,"“The household manager said to himself, What will I do now that my master is firing me as his manager? I’m not strong enough to dig and too proud to beg." +እን​ግ​ዲህ ጌታዬ ከም​ግ​ብ​ናዬ የሻ​ረኝ እንደ ሆነ በቤ​ታ​ቸው ይቀ​በ​ሉኝ ዘንድ የማ​ደ​ር​ገ​ውን እኔ ዐው​ቃ​ለሁ።’,አአምር እንከሰ ዘእገብር እምከመ ሰዐረኒ እግዚእየ እምግብናየ ከመ ይትወከፉኒ ውስተ አብያቲሆሙ።,"I know what I’ll do so that, when I am removed from my management position, people will welcome me into their houses." +ለጌ​ታ​ውም ዕዳ የሚ​ከ​ፍ​ሉ​ትን ጠራ​ቸው፤ የመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ው​ንም፦ ‘ለጌ​ታዬ የም​ት​ከ​ፍ​ለው ዕዳ ምን ያህል ነው?’ አለው፤ እር​ሱም፦ ‘መቶ ማድጋ ዘይት ነው’ አለው።,ወጸውዖሙ ለእለ ይፈድይዎ ዕዳ ለእግዚኡ ወይቤሎ ለቀዳማዊ ሚመጠን ዕዳ ዘትፈድዮ ለእግዚእየ ወይቤሎ ምእተ በመስፈርተ ባዶስ ቅብዐ።,"“One by one, the manager sent for each person who owed his master money. He said to the first, ‘How much do you owe my master?’" +‘እነሆ፥ ደብ​ዳ​ቤህ፤ ተቀ​ም​ጠህ አምሳ ማድጋ አለ​ብኝ ብለህ ፈጥ​ነህ ጻፍ’ አለው።,ወይቤሎ ናሁኬ መጽሐፍከ ንበር ወጸሐፍ ፍጡነ ኀምሳ ላዕሌከ።,"He said, ‘Nine hundred gallons of olive oil.’The manager said to him, ‘Take your contract, sit down quickly, and write four hundred fifty gallons.’" +ሁለ​ተ​ኛ​ው​ንም፦ ‘አን​ተሳ ለጌ​ታዬ የም​ት​ከ​ፍ​ለው ዕዳ ምን ያህል ነው?’ አለው፤ እር​ሱም፦ ‘መቶ ማድጋ ስንዴ ነው’ አለው፤ ‘እነሆ፥ ደብ​ዳ​ቤህ፤ ተቀ​ም​ጠህ ሰማ​ንያ አለ​ብኝ ብለህ ፈጥ​ነህ ጻፍ’ አለው።,ወይቤሎ ለካልኡሂ አንተሰ ሚመጠነ ትፈድዮ ለእግዚእየ ወይቤሎ ምእተ በመስፈርተ ቆሮስ ሥርናየ ወይቤሎ ናሁኬ መጽሐፍከ ንበር ወጸሐፍ ፍጡነ ሰማንያ ላዕሌከ።,"Then the manager said to another, ‘How much do you owe?’ He said, ‘One thousand bushels of wheat.’He said, ‘Take your contract and write eight hundred.’" +ጌታ​ውም ዐመ​ፀ​ኛ​ውን መጋቢ እንደ ብልህ ሰው ስለ ሠራ አመ​ሰ​ገ​ነው፤ ከብ​ር​ሃን ልጆች ይልቅ የዚህ ዓለም ልጆች በዓ​ለ​ማ​ቸው ይራ​ቀ​ቃ​ሉና።,ወንእዶ እግዚኡ ለመጋቤ ዐመፃ እስመ ከመ ጠቢብ ገብረ እስመ ውሉደ ዝ ዓለም ይጠበቡ እምውሉደ ብርሃን በዓለሞሙ።,“The master commended the dishonest manager because he acted cleverly. People who belong to this world are more clever in dealing with their peers than are people who belong to the light. +እኔም እላ​ች​ኋ​ለሁ፦ ባለ​ቀ​ባ​ችሁ ጊዜ እነ​ርሱ በዘ​ለ​ዓ​ለም ቤታ​ቸው ይቀ​በ​ሉ​አ​ችሁ ዘንድ በዐ​መፃ ገን​ዘብ ለእ​ና​ንተ ወዳ​ጆች አድ​ር​ጉ​በት።,ወአነሂ እብለክሙ ግበሩ ለክሙ አዕርክተ እምንዋየ ዓመፃ ከመ አመ የኀልቅ ንዋይክሙ ይትወከፉክሙ እሙንቱሂ ውስተ አብያቲሆሙ ዘለዓለም።,"I tell you, use worldly wealth to make friends for yourselves so that when it’s gone, you will be welcomed into the eternal homes." +“በጥ​ቂት የሚ​ታ​መን በብዙ ይታ​መ​ናል፤ በጥ​ቂት የሚ​ያ​ም​ፅም በብ​ዙም ቢሆን ያም​ፃል።,ወዘሰ በውኁድ ምእመን በብዙኅኒ ምእመን ውእቱ ወዘሰ በኅዳጥ ዐማፂ በብዙኅኒ ዐመፂ ውእቱ።,"“Whoever is faithful with little is also faithful with much, and the one who is dishonest with little is also dishonest with much." +በዐ​መፃ ገን​ዘብ ካል​ታ​መ​ና​ችሁ በእ​ው​ነ​ተ​ኛው ገን​ዘብ ማን ያም​ና​���​ኋል?,ወሶበ በንዋየ ዐመፃ ሃይማኖት አልብክሙ በንዋየ ጽድቅ መኑ የአምነክሙ።,"If you haven’t been faithful with worldly wealth, who will trust you with true riches?" +በሌ​ላ​ውስ ገን​ዘብ ካል​ታ​መ​ና​ችሁ የራ​ሱን ማን ይሰ​ጣ​ች​ኋል?,ወሶበ በንዋየ ባዕድ ሃይማኖት አልብክሙ ዘዚኣሁ መኑ እንከ ይሁበክሙ።,"If you haven’t been faithful with someone else’s property, who will give you your own?" +ለሁ​ለት ጌቶች መገ​ዛት የሚ​ችል አገ​ል​ጋይ የለም፤ ካል​ሆ​ነም አን​ዱን ይወ​ድ​ዳል፤ ሁለ​ተ​ኛ​ው​ንም ይጠ​ላል፤ ወይም ለአ​ንዱ ይታ​ዘ​ዛል፤ ለሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም እንቢ ይላል፤ እን​ዲ​ሁም እና​ንተ ገን​ዘብ እየ​ወ​ደ​ዳ​ችሁ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መገ​ዛት አት​ች​ሉም።”,አልቦ ገብር ዘይክል ተቀንዮ ለክልኤቱ አጋእዝት ወእመአኮ አሐደ ያፈቅር ወካልኦ ይጸልእ ወእመአኮ ለአሐዱ ይትኤዘዝ ወለካልኡ የአቢ ኢትክሉኬ ለእግዚአብሔር ተቀንዮ እንዘ ንወየ ታፈቅሩ።,"No household servant can serve two masters. Either you will hate the one and love the other, or you will be loyal to the one and have contempt for the other. You cannot serve God and wealth.”Jesus responds to Pharisees" +ገን​ዘ​ብን የሚ​ወዱ ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም ይህን ሁሉ ነገር ሰም​ተው ተጠ​ቃ​ቀ​ሱ​በት።,ወሰሚዖሙ ዘንተ ኵሎሙ ፈሪሳውያን ተቃጸብዎ እስመ መፍቀርያነ ንዋይ እሙንቱ።,"The Pharisees, who were money-lovers, heard all this and sneered at Jesus." +እር​ሱም፥ “እና​ን​ተስ ለሰው ይም​ሰል ትመ​ጻ​ደ​ቃ​ላ​ችሁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ልቡ​ና​ች​ሁን ያው​ቃል፤ በሰው ዘንድ የከ​በረ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የተ​ናቀ ይሆ​ና​ልና።ስለ ኦሪ​ትና ስለ ነቢ​ያት,ወይቤሎሙ፤ አንትሙሰ ትጼደቁ ለዐይነ ሰብእ ወእግዚአብሔር የአምረክሙ ልበክሙ እስመ ዘበኀበ ሰብእ ዐቢይ በኀበ እግዚአብሔር ትሑት ወምኑን ውእቱ።በእንተ ኦሪት ወነቢያት,"He said to them, “You are the ones who justify yourselves before other people, but God knows your hearts. What is highly valued by people is deeply offensive to God." +“ኦሪ​ትም ነቢ​ያ​ትም ከጥ​ንት ጀምሮ እስከ ዮሐ​ንስ ድረስ ነበሩ፤ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት ይሰ​በ​ካል፤ ሁሉም ወደ እር​ስዋ ይጋ​ፋል።,ኦሪትኒ ወነቢያትኒ እስከ ዮሐንስ እምትካት ሰበኩ በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር ወኵሉ ይትገፋዕ በእንቲኣሃ።,"Until John, there was only the Law and the Prophets. Since then, the good news of God’s kingdom is preached, and everyone is urged to enter it." +ነገር ግን ከኦ​ሪት አን​ዲት ቃል ከም​ት​ወ​ድቅ ሰማ​ይና ምድር ቢያ​ልፍ ይቀ​ላል።,ወባሕቱ ይቀልል ሰማይ ወምድር ይኅልፍ እምትደቅ አሐቲ ቃል እምኦሪት ወእምነቢያት።,It’s easier for heaven and earth to pass away than for the smallest stroke of a pen in the Law to drop out. +“ሚስ​ቱን ፈትቶ ሌላ​ዪ​ቱን የሚ​ያ​ገባ ሁሉ ያመ​ነ​ዝ​ራል፤ ባልዋ የፈ​ታ​ት​ንም የሚ​ያ​ገባ ያመ​ነ​ዝ​ራል።ስለ አንድ ባለ​ጸ​ጋና ስለ አል​ዓ​ዛር,ወኵሉ ዘይድኅር ብእሲቶ ወያወስብ ካልእተ ዘመወ ወዘኒ ያወስብ ኅድግተ ዘማዊ ውእቱ ወእንተሂ ደኀራ ምታ ለእመ ቀርበት ካልአ ዘመወት።በእንተ ባዕል ወአልዓዛር,"Any man who divorces his wife and marries another commits adultery, and a man who marries a woman divorced from her husband commits adultery." +“አንድ ባለ​ጸጋ ሰው ነበረ፤ ቀይ ሐርና ነጭ ሐር፥ እጅ​ግም ቀጭን ልብስ ይለ​ብስ ነበር፤ ዘወ​ት​ርም ተድ​ላና ደስታ ያደ​ርግ ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ባዕል ወይለብስ ሜላተ ወለየ ወልብሰ ቢሶስ ወቀጠንተ አልባስ ወይትፌሣሕ ወይትፌጋዕ ኵሎ አሚረ።,"“There was a certain rich man who clothed himself in purple and fine linen, and who feasted luxuriously every day." +በቍ​ስል ሕመም ተይዞ በባ​ለ​ጸ​ጋው ደጅ የወ​ደቀ አል​ዓ​ዛር የሚ​ባል አንድ ድሃም ነበረ።,���ሀሎ አሐዱ ነዳይ ዘስሙ አልዓዛር ግዱፍ ውስተ ዴዴሁ ለባዕል ወይሰክብ እንዘ ይደዊ በሕማመ ቍስል።,At his gate lay a certain poor man named Lazarus who was covered with sores. +ከባ​ለ​ጸ​ጋው ማዕድ የሚ​ወ​ድ​ቀ​ው​ንም ፍር​ፋሪ ሊመ​ገብ ይመኝ ነበር፤ ውሾ​ችም እየ​መጡ ቍስ​ሉን ይል​ሱት ነበር።,ወይፈቱ ይጽገብ እምፍርፋራት ዘይወድቅ እማእዱ ለባዕል ወከለባትሂ ይመጽኡ ወይልሕሱ ቍሰሊሁ።,"Lazarus longed to eat the crumbs that fell from the rich man’s table. Instead, dogs would come and lick his sores." +ከዚ​ህም በኋላ ድሃው ሞተ፤ መላ​እ​ክ​ትም ወደ አብ​ር​ሃም አጠ​ገብ ወሰ​ዱት፤ ባለ​ጸ​ጋ​ውም ደግሞ ሞተ፤ ተቀ​በ​ረም፤,ወእምዝ ሞተ ዝኩ ነዳይ ወወሰድዎ መላእክት ውስተ ሕፅነ አብርሃም ወሞተ ባዕልኒ ወተቀብረ።,“The poor man died and was carried by angels to Abraham’s side. The rich man also died and was buried. +በሲ​ኦ​ልም በሥ​ቃይ ሳለ ዐይ​ኖ​ቹን አን​ሥቶ አብ​ር​ሃ​ምን ከሩቅ አየው፤ አል​ዓ​ዛ​ር​ንም በአ​ጠ​ገቡ ተቀ​ምጦ አየው።,ወበሲኦል አንሥአ አዕይንቲሁ እንዘ ሀሎ ውስተ ደይን ወርእዮ ለአብርሃም እምርኁቅ ወለአልዓዛር ውስተ ሕፅኑ።,"While being tormented in the place of the dead, he looked up and saw Abraham at a distance with Lazarus at his side." +‘አባት አብ​ር​ሃም ሆይ፥ እዘ​ን​ልኝ፤ በዚች እሳት እጅግ ተሠ​ቃ​ይ​ቻ​ለ​ሁና፥ ጣቱን ከውኃ ነክሮ ምላ​ሴን ያቀ​ዘ​ቅ​ዝ​ልኝ ዘንድ አል​ዓ​ዛ​ርን ላከው’ ብሎ ተጣራ።,ወጸውዐ ወይቤ አባ አብርሃም ተሣሀለኒ ወፈንዎ ለአልዓዛር ከመ ይጥማዕ ጽንፈ አጽባዕቱ ማየ ወያቍርረኒ ልሳንየ እስመ ሐመምኩ በዛቲ እሳት።,"He shouted, ‘Father Abraham, have mercy on me. Send Lazarus to dip the tip of his finger in water and cool my tongue, because I’m suffering in this flame.’" +አብ​ር​ሃም ግን እን​ዲህ አለው፦ ‘ልጄ ሆይ፥ አንተ በሕ​ይ​ወ​ትህ ተድ​ላና ደስታ እን​ዳ​ደ​ረ​ግህ፥ አል​ዓ​ዛ​ርም እን​ዲሁ ሁል​ጊዜ በች​ጋር እንደ ነበረ ዐስብ፤ አሁን ግን እን​ዲሁ እርሱ በዚህ ፈጽሞ ተድ​ላና ደስታ ያደ​ር​ጋል፤ አንተ ግን መከራ ትቀ​በ​ላ​ለህ።,ወይቤሎ አብርሃም ተዘከር ወልድየ ዘከመ ፈጋዕከ ወተፈሣሕከ በሕይወትከ ወአልዓዛርሰ ከማሁ ክመ በተጽናስ ወይእዜሰ ከማሁ ክመ ውእቱ ይትፌሣሕ በዝየ ወአንተሰ ተሐምም።,"But Abraham said, ‘Child, remember that during your lifetime you received good things, whereas Lazarus received terrible things. Now Lazarus is being comforted and you are in great pain." +ከዚ​ህም ሁሉ ጋር ከዚህ ወደ እና​ንተ ማለፍ የሚሹ እን​ዳ​ይ​ችሉ፥ ከእ​ና​ንተ ወገን የሆ​ኑ​ትም ወደ እኛ እን​ዳ​ይ​ሻ​ገሩ በእ​ኛና በእ​ና​ንተ መካ​ከል ታላቅ ገደል አለ’,ወምስለ ዝንቱ ኵሉ ጸድፍ ዐቢይ ይከልአነ ማእከሌነ ወማእከሌክሙ ከመ እለሂ ይፈቅዱ እምለፌ ይኅልፉ ኢይክሀሉ መጺአ ኀቤክሙ ወእለሂ መንገሌክሙ ኢይዕድዉ ኀቤነ።,"Moreover, a great crevasse has been fixed between us and you. Those who wish to cross over from here to you cannot. Neither can anyone cross from there to us.’" +እር​ሱም እን​ዲህ አለው፦ ‘አባት አብ​ር​ሃም ሆይ፥ አል​ዓ​ዛ​ርን ወደ አባቴ ቤት እን​ድ​ት​ል​ከው እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ።,ወይቤሎ እስእለከ አባ አብርሃም ትፈንዎ ለአልዓዛር ቤተ አቡየ።,"“The rich man said, ‘Then I beg you, Father, send Lazarus to my father’s house." +አም​ስት ወን​ድ​ሞች ስለ አሉኝ ይን​ገ​ራ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም ደግሞ ወደ​ዚች የሥ​ቃይ ቦታ እን​ዳ​ይ​መጡ ይስሙ።’,እስመ ሀለዉ ኀምስቱ አኀውየ ይንግሮሙ ወይስምዑ ወኢይምጽኡ እሙንቱሂ ውስተ ዛቲ ብሔረ ሕማም።,I have five brothers. He needs to warn them so that they don’t come to this place of agony.’ +አብ​ር​ሃ​ምም፦ ‘ሙሴና ነቢ​ያት አሉ​አ​ቸው፤ እነ​ር​ሱን ይስሙ’ አለው።,ወይቤሎ አብርሃም ቦሙ ሙሴ ወነቢያት ኪያሆሙ ለይስ���ዑ።,"Abraham replied, ‘They have Moses and the Prophets. They must listen to them.’" +እር​ሱም፦ ‘የለም፤ አባት አብ​ር​ሃም ሆይ፥ ከሙ​ታን አንዱ ወደ እነ​ርሱ ካል​ሄ​ደና ካል​ነ​ገ​ራ​ቸው ንስሓ አይ​ገ​ቡም’ አለው።,ወይቤሎ አልቦ አባ አብርሃም አሐዱ እምነ ምዉታን ለእመ ኢሖረ ኀቤሆሙ ወለእመ ኢነገሮሙ ኢየአምኑ ወኢይኔስሑ።,"The rich man said, ‘No, Father Abraham! But if someone from the dead goes to them, they will change their hearts and lives.’" +አብ​ር​ሃ​ምም፦ ‘ሙሴ​ንና ነቢ​ያ​ትን ካል​ሰ​ሙማ ከሙ​ታን ተለ​ይቶ የተ​ነሣ ቢኖ​ርም እንኳ አይ​ሰ​ሙ​ትም፤ አያ​ም​ኑ​ት​ምም’ አለው።”,ወይቤሎ አብርሃም ለእመሰኬ ሙሴሃ ወነቢያተ ኢይሰምዑ እመሂቦ ዘተንሥአ እምዉታን ኢይሰምዕዎ ወኢየአምንዎ።,"Abraham said, ‘If they don’t listen to Moses and the Prophets, then neither will they be persuaded if someone rises from the dead.’”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “መሰ​ና​ክል ግድ ይመ​ጣል፤ ነገር ግን መሰ​ና​ክ​ልን ለሚ​ያ​መ​ጣት ሰው ወዮ​ለት።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ ግብር ይመጽእ መንሱት ወባሕቱ አሌ ሎቱ ለዘያመጽኣ ለመንሱት።,"Jesus said to his disciples, “Things that cause people to trip and fall into sin must happen, but how terrible it is for the person through whom they happen." +ከእ​ነ​ዚህ ከታ​ና​ና​ሾቹ አን​ዱን ከሚ​ያ​ሰ​ና​ክል ይልቅ አህያ የሚ​ፈ​ጭ​በት የወ​ፍጮ ድን​ጋይ በአ​ን​ገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር ቢሰ​ጥም በተ​ሻ​ለው ነበር።,እምኀየሶ ይእስሩ በክሣዱ ማኅረጸ አድግ ወያሥጥምዎ ውስተ ቀላየ ባሕር እምያስሕቶ ለአሐዱ እምእሉ ንኡሳን።,It would be better for them to be thrown into a lake with a large stone hung around their neck than to cause one of these little ones to trip and fall into sin. +ለራ​ሳ​ችሁ ተጠ​ን​ቀቁ፤ ወን​ድ​ምህ አን​ተን ቢበ​ድል ብቻ​ህን ምከ​ረው፤ ቢጸ​ጸት ግን ይቅር በለው።,ዑቁ ርእሰክሙ ለእመ አበሰ ለከ እኁከ ገሥጾ በባሕቲትከ ወለእመሰ ነስሐ ኅድግ ሎቱ።,"Watch yourselves! If your brother or sister sins, warn them to stop. If they change their hearts and lives, forgive them." +በየ​ቀኑ ሰባት ጊዜ ቢበ​ድ​ልም ሰባት ጊዜ ከተ​ጸ​ጸተ ይቅር በለው።”ስለ ሃይ​ማ​ኖት ኀይል,ወእመኒ ስብዐ ለለዕለቱ አበሰ ወስብዐ ለለዕለቱ ተጋነየ ኅድግ ሎቱ።በእንተ ኀይል ዘሃይማኖት,"Even if someone sins against you seven times in one day and returns to you seven times and says, ‘I am changing my ways,’ you must forgive that person.”" +ሐዋ​ር​ያ​ትም ጌታን፥ “እም​ነ​ትን ጨም​ር​ልን” አሉት።,ወይቤልዎ ሐዋርያት ለእግዚእነ ወስከነ ሃይማኖተ።,"The apostles said to the Lord, “Increase our faith!”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “የሰ​ና​ፍጭ ቅን​ጣት ታህል እም​ነት ብት​ኖ​ራ​ችሁ ይህ​ችን ሾላ ከሥ​ርሽ ተነ​ቅ​ለሽ በባ​ሕር ውስጥ ተተ​ከዪ ብት​ሉ​አት ትታ​ዘ​ዝ​ላ​ች​ኋ​ለች።”ስለ መታ​ዘዝ,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ እመ ብክሙ ሃይማኖት መጠነ ኅጠተ ሰናፔ ወትብልዋ ለዛቲ ሰግላ ተመልሒ እምሥርውኪ ወተተከሊ ውስተ ባሕር ትትኤዘዝ ለክሙ።,"The Lord replied, “If you had faith the size of a mustard seed, you could say to this mulberry tree, ‘Be uprooted and planted in the sea,’ and it would obey you." +“አራሽ ወይም ከብት ጠባቂ አገ​ል​ጋይ ያለው ከእ​ና​ንተ ማን ነው? ከእ​ር​ሻው በተ​መ​ለሰ ጊዜ ጌታው ና፥ ፈጥ​ነህ ወደ​ዚህ ውጣና ከእኔ ጋር በማ​ዕድ ተቀ​መጥ ይለ​ዋ​ልን?,መኑ እምኔክሙ ዘቦ ገብር ሐረሳዊ ወእመኒ ኖላዊ አቲዎ እምወፍሩ ይብሎኑ እግዚኡ ዕርግ ፍጡነ ወነዓ ርፍቅ ምስሌየ።,"“Would any of you say to your servant, who had just come in from the field after plowing or tending sheep, ‘Come! Sit down for dinner’?" +እራ​ቴን አዘ​ጋ​ጅ​ልኝ፥ እስ​ክ​በ​ላና እስ​ክ​ጠጣ ድረ​ስም ታጥ​ቀህ አሳ​ል​ፍ​ልኝ፤ ከዚ​ህም በኋላ አንተ ብላ፥ ጠጣም ይለው የለ​ምን?,አኮኑ ይብሎ አስተዳሉ ሊተ ዘእዴረር ወቅንት ወመጥወኒ እስከ እበልዕ ወእሰቲ ወእምዝ ብላዕ ወስተይ አንተሂ።,"Wouldn’t you say instead, ‘Fix my dinner. Put on the clothes of a table servant and wait on me while I eat and drink. After that, you can eat and drink’?" +እን​ግ​ዲህ ጌታው ያዘ​ዘ​ውን ሥራ​ውን ቢሠራ ለዚያ አገ​ል​ጋይ ምስ​ጋና አለ​ውን?,ቦኑ እንጋ ምዝጋና ለውእቱ ገብር ለእመ ገብረ ግብሮ ዘአዘዞ እግዚኡ።,"You won’t thank the servant because the servant did what you asked, will you?" +እን​ዲሁ እና​ን​ተም ያዘ​ዝ​ኋ​ች​ሁን ሁሉ አድ​ር​ጋ​ችሁ ‘እኛ ሥራ ፈቶች አገ​ል​ጋ​ዮች ነን፤ ለመ​ሥ​ራ​ትም የሚ​ገ​ባ​ንን ሠራን’ በሉ።”ዐሥ​ሩን ለም​ጻ​ሞች እን​ዳ​ነጻ,ከማሁኬ አንትሙኒ ገቢረክሙ ኵሎ ዘአዘዝኩክሙ በሉ አግብርት ፅሩዓን ንሕነ ወዘይደልወነ ለገቢር ገበርነ።በእንተ ዐሠርቱ እለ ለምጽ,"In the same way, when you have done everything required of you, you should say, ‘We servants deserve no special praise. We have only done our duty.’”Jesus heals a Samaritan" +ከዚህ በኋላ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ሲሄድ በሰ​ማ​ር​ያና በገ​ሊላ መካ​ከል ዐለፈ።,ወእምዝ እንዘ የሐውር ኢየሩሳሌም ኀለፈ ማእከለ ሰማርያ ወገሊላ።,"On the way to Jerusalem, Jesus traveled along the border between Samaria and Galilee." +ወደ አን​ዲት መን​ደ​ርም ሲገባ ለምጽ የያ​ዛ​ቸው ዐሥር ሰዎች ተቀ​በ​ሉ​ትና ራቅ ብለው ቆሙ።,ወእንዘ ይበውእ አሐተ ሀገረ ተቀበልዎ ዐሠርቱ ዕደው እለ ለምጽ ወቆሙ እምርኁቅ።,"As he entered a village, ten men with skin diseases approached him. Keeping their distance from him," +ድም​ጻ​ቸ​ው​ንም ከፍ አድ​ር​ገው፥ “ጌታ ኢየ​ሱስ ሆይ፥ እዘ​ን​ልን” አሉ።,ወዐውየዉ ወይቤሉ ኢየሱስ ሊቅ ተሣሀለነ።,"they raised their voices and said, “Jesus, Master, show us mercy!”" +ባያ​ቸ​ውም ጊዜ፥ “ወደ ካህን ሂዱና ራሳ​ች​ሁን አስ​መ​ር​ምሩ” አላ​ቸው፤ ሲሄ​ዱም ነጹ።,ወርእዮሙ ወይቤሎሙ ሑሩ ኀበ ካህን ወአፍትኑ ርእሰክሙ ወእንዘ የሐውሩ ነጽሑ።,"When Jesus saw them, he said, “Go, show yourselves to the priests.” As they left, they were cleansed." +ከእ​ነ​ር​ሱም አንዱ እንደ ነጻ ባየ ጊዜ፥ በታ​ላቅ ቃል እያ​መ​ሰ​ገነ ተመ​ለሰ።,ወርእዮ አሐዱ እምኔሆሙ ከመ ነጽሐ ተመይጠ እንዘ የአኵቶ ለእግዚአብሔር በዐቢይ ቃል።,"One of them, when he saw that he had been healed, returned and praised God with a loud voice." +በግ​ን​ባ​ሩም ወድቆ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ እግር በታች ሰገ​ደና አመ​ሰ​ገ​ነው፤ ሰው​የ​ውም ሳም​ራዊ ነበር።,ወሰገደ ታሕተ እገሪሁ ለእግዚእ ኢየሱስ በገጹ ወአእኰቶ ወሳምራዊ ውእቱ ብእሲሁ።,He fell on his face at Jesus’ feet and thanked him. He was a Samaritan. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አለ፤ “የነጹ ዐሥር አል​ነ​በ​ሩ​ምን? እን​ግ​ዲህ ዘጠኙ የት አሉ?,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አኮኑ ዐሠርቱ እሙንቱ አንትሙ እለ ነጻሕክሙ አይቴኑ እንከ ተስዐቱ።,"Jesus replied, “Weren’t ten cleansed? Where are the other nine?" +ወገኑ ሌላ ከሆነ ከዚህ ሰው በቀር ለእ​ነ​ዚያ ተመ​ልሶ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ማመ​ስ​ገን ተሳ​ና​ቸ​ውን?”,ሎሙሰ ተስእኖሙኑ ተመይጦ ወአእኵቶቶ ለእግዚአብሔር ዘእንበለ ዝንቱ ዘካልእ ሕዝቡ።,No one returned to praise God except this foreigner?” +እር​ሱ​ንም፥ “ተነ​ሥና ሂድ፤ እም​ነ​ትህ አዳ​ነ​ችህ” አለው።ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት መም​ጣት,ወይቤሎ ተንሥእ ወሑር ሃይማኖትከ አሕየወተከ።በእንተ ምጽአተ መንግሥተ እግዚአብሔር,"Then Jesus said to him, “Get up and go. Your faith has healed you.”The kingdom is coming" +ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት መቼ ትመ​ጣ​ለች?” ብለው ጠየ​ቁት፤ እር​ሱም መልሶ እን��ዲህ አላ​ቸው፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት በመ​ጠ​ባ​በቅ አት​መ​ጣም።,ወተስእልዎ ፈሪሳውያን ወይቤልዎ ማእዜ ትመጽእ መንግሥተ እግዚአብሔር ወአውሥአ ወይቤሎሙ ኢትመጽእ መንግሥተ እግዚአብሔር በተዐቅቦ።,"Pharisees asked Jesus when God’s kingdom was coming. He replied, “God’s kingdom isn’t coming with signs that are easily noticed." +እን​ኋት፥ በዚህ ናት፤ ወይም እነ​ኋት፥ በዚያ ናት አይ​ሉ​አ​ትም፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥ​ትስ እነ​ኋት፥ በመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ ናት።”,ወኢይብልዋ ነያ ዝየ ወነያ ከሃክ መንግሥተ እግዚአብሔርሰ ነያ ማእከሌክሙ ይእቲ።,"Nor will people say, ‘Look, here it is!’ or ‘There it is!’ Don’t you see? God’s kingdom is already among you.”" +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱ​ንም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ከሰው ልጆች ቀኖች አን​ዲ​ቱን ታዩ ዘንድ የም​ት​መ​ኙ​በት ወራት ይመ​ጣል፤ ነገር ግን አታ​ዩ​አ​ትም።,ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ይመጽእ መዋዕል አመ ትፈትዉ ትርአዩ አሐተ እምነ መዋዕሊሁ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ወኢትሬእዩ።,"Then Jesus said to the disciples, “The time will come when you will long to see one of the days of the Human One,and you won’t see it." +እነሆ፥ በዚህ ነው፥ ወይም እነሆ፥ በዚያ ነው ቢሉ​አ​ችሁ አት​ውጡ፤ አት​ከ​ተ​ሉ​አ​ቸ​ውም።,ወለእመ ይብሉክሙ ነዋ ዝየ ወነዋ ከሃክ ኢትፃኡ ወኢትዴግኑ።,"People will say to you, ‘Look there!’ or ‘Look here!’ Don’t leave or go chasing after them." +መብ​ረቅ ብልጭ ብሎ ከሰ​ማይ ዳርቻ እስከ ሰማይ ዳርቻ እን​ደ​ሚ​ያ​በራ የሰው ልጅ አመ​ጣጡ እን​ዲሁ ነውና።,እስመ ከመ መብረቅ ዘይበርቅ ወያበርህ እምአጽናፈ ሰማይ እስከ አጽናፈ ሰማይ ከማሁ ውእቱ ምጽአቱ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው።,The Human Onewill appear on his day in the same way that a flash of lightning lights up the sky from one end to the other. +ነገር ግን ከዚህ ሁሉ አስ​ቀ​ድሞ ብዙ መከ​ራን ይቀ​በ​ላል፤ ይህች ትው​ል​ድም ትን​ቀ​ዋ​ለች፤ ትፈ​ታ​ተ​ነ​ዋ​ለ​ችም።,ወባሕቱ እምቅድመ ዝንቱ ኵሉ ብዙኀ የሐምም ወታሜክሮ ዛቲ ትውልድ።,"However, first he must suffer many things and be rejected by this generation." +በኖኅ ዘመን እንደ ሆነው የሰው ልጅ በሚ​መ​ጣ​በት ጊዜ እን​ዲሁ ይሆ​ናል።,ወበከመ ኮነ በመዋዕሊሁ ለኖኅ ከማሁ ይከውን በምጽአቱ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"“As it was in the days of Noah, so it will be during the days of the Human One." +ኖኅ ወደ መር​ከብ እስከ ገባ​በት ቀን ድረስ ሲበ​ሉና ሲጠጡ፥ ሲያ​ገ​ቡና ሲጋቡ ነበረ፤ የጥ​ፋት ውኃም መጥቶ ሁሉን አንድ አድ​ርጎ አጠፋ።,እንዘ ይበልዑ ወይሰትዩ ወያወስቡ ወይትዋሰቡ እስከ አመ ቦአ ኖኅ ውስተ ንፍቀ ታቦት ወመጽአ ማየ አይኅ ወአጥፍአ ኵሎ ኅቡረ።,"People were eating, drinking, marrying, and being given in marriage until the day Noah entered the ark and the flood came and destroyed them all." +በሎጥ ዘመ​ንም ሲበ​ሉና ሲጠጡ፥ ቤት ሲሠ​ሩና ተክል ሲተ​ክሉ፥ ሲሸ​ጡና ሲገዙ ነበረ።,ወበከመ ኮነ በመዋዕሊሁ ለሎጥ እንዘ ይበልዑ ወይሰትዩ ወየሐንጹ ወይተክሉ ወይሠይጡ ወይሣየጡ።,"Likewise in the days of Lot, people were eating, drinking, buying, selling, planting, and building." +ሎጥ ከሰ​ዶም በወ​ጣ​በት ቀን ግን ከሰ​ማይ እሳ​ትና ዲን ዘነመ፤ ሁሉ​ንም አጠፋ።,እስከ አመ ዕለተ ወፅአ ሎጥ እምሰዶም ወአዝነመ እግዚአብሔር እሳተ ወተየ እምሰማይ ወአጥፍአ ኵሎ።,"But on the day Lot left Sodom, fire and sulfur rained down from heaven and destroyed them all." +የሰው ልጅም በሚ​መ​ጣ​በት ቀን እን​ዲሁ ይሆ​ናል፤ አይ​ታ​ወ​ቅ​ምም።,ከማሁ ውእቱ ምጽአቱ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ወኢይትዐወቅ።,That’s the way it will be on the day the Human Oneis revealed. +ያን​ጊ​ዜም በሰ​ገ​ነት ላይ ያለ፥ ገን​ዘ​ቡም በም​ድር ቤት የሆ​ነ​በት ሰው ለመ​ው​ሰድ አይ​ው​ረድ፤ በዱር ያለም ወ��� ኋላው አይ​መ​ለስ።,ይእተ አሚረ ዘሀሎ ውስተ ናሕስ ወንዋዩ ውስተ ቤት ኢይረድ ይንሣእ ወዘሂ ገዳመ ሀሎ ኢይግባእ ድኅሬሁ።,"On that day, those on the roof, whose possessions are in the house, shouldn’t come down to grab them. Likewise, those in the field shouldn’t turn back." +የሎ​ጥን ሚስት ዐስ​ቡ​አት።,ተዘከርዋ ለብእሲተ ሎጥ።,Remember Lot’s wife! +ነፍ​ሱን ሊያ​ድ​ናት የሚ​ወድ ይጣ​ላት፤ ስለ እኔ ነፍ​ሱን የሚ​ጥ​ላ​ትም ያድ​ና​ታል።,እስመ ዘይፈቅድ ያድኅና ለነፍሱ ይገድፋ ወዘሰ ገደፋ ለነፍሱ በእንቲኣየ ያሐይዋ።,"Whoever tries to preserve their life will lose it, but whoever loses their life will preserve it." +እላ​ች​ኋ​ለሁ፦ ሁለት ሰዎች በአ​ንድ አልጋ ይተ​ኛሉ፤ አን​ዱን ይወ​ስ​ዳሉ፤ ሁለ​ተ​ኛ​ው​ንም ይተ​ዋሉ።,እብለክሙ በይእቲ ሌሊት ክልኤቱ ይሰክቡ ውስተ አሐዱ ዐራት አሐደ ይነሥኡ ወካልኦ የኀድጉ።,"I tell you, on that night two people will be in the same bed: one will be taken and the other left." +ሁለት ሴቶ​ችም በአ​ንድ ወፍጮ ይፈ​ጫሉ፤ አን​ዲ​ቱን ይወ​ስ​ዳሉ፤ ሁለ​ተ​ኛ​ዪ​ቱ​ንም ይተ​ዋሉ።,ወክልኤቲ የሐርጻ በአሐቲ ማሕረጽ አሐተ ይነሥኡ ወካልእታ የኀድጉ።,Two women will be grinding grain together: one will be taken and the other left.” +ሁለት ሰዎች በአ​ንድ እርሻ ላይ ይኖ​ራሉ፤ አን​ዱን ይወ​ስ​ዳሉ፤ ሁለ​ተ​ኛ​ው​ንም ይተ​ዋሉ።”,ወክልኤቱ ይሄልዉ ውስተ አሐዱ ገራህት አሐደ ይነሥኡ ወካልኦ የኀድጉ።, +እነ​ር​ሱም መል​ሰው፥ “አቤቱ፥ ወዴት ነው?” አሉት፤ እር​ሱም፥ “ገደላ በአ​ለ​በት አሞ​ሮች በዚያ ይሰ​በ​ሰ​ባሉ” አላ​ቸው።,ወአውሥኡ ወይቤልዎኀ በአይቴኑ እግዚኦ ወይቤሎሙ ኀበ ሀሎ ገደላ ህየ ይትጋብኡ አንስርት።,"The disciples asked, “Where, Lord?”Jesus said, “The vultures gather wherever there’s a dead body.”" +ዘወ​ትር እን​ዲ​ጸ​ልዩ፥ እን​ዳ​ይ​ሰ​ለ​ቹም በም​ሳሌ ነገ​ራ​ቸው።,ወይቤሎሙ በምሳሌ ከመ ዘልፈ ይጸልዩ ወኢይትሀከዩ።,Jesus was telling them a parable about their need to pray continuously and not to be discouraged. +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “በአ​ን​ዲት ከተማ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የማ​ይ​ፈራ፥ ሰው​ንም የማ​ያ​ፍር አንድ ዳኛ ነበር።,ወይቤሎሙ ሀሎ በአሐቲ ሀገር አሐዱ መኰንን ዘኢይፈርህ እግዚአብሔርሃ ወኢየኀፍር ሰብአ።,"He said, “In a certain city there was a judge who neither feared God nor respected people." +በዚ​ያ​ችም ከተማ አን​ዲት መበ​ለት ነበ​ረች፤ ዕለት ዕለ​ትም ወደ እርሱ እየ​መ​ጣች ከባ​ለ​ጋ​ራዬ ፍረ​ድ​ልኝ ትለው ነበር።,ወሀለወት አሐቲ ዕቤርት በይእቲ ሀገር ወኮነት ትመጽእ ኀቤሁ ወትብሎ ኰንነኒ እምዕድውየ።,"In that city there was a widow who kept coming to him, asking, ‘Give me justice in this case against my adversary.’" +እንቢ ብሎም አዘ​ገ​ያት። ከዚ​ህም በኋላ በልቡ ዐስቦ እን​ዲህ አለ፦ ‘ምንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ባል​ፈራ፥ ሰው​ንም ባላ​ፍር,ወአበያ ወአጐንደያ ወእምዝ ኀለየ ወይቤ እመ ኢይፈርሆ ለእግዚአብሔር ወኢየኀፍር ሰብአ።,"For a while he refused but finally said to himself, I don’t fear God or respect people," +ይህቺ ሴት እን​ዳ​ት​ዘ​በ​ዝ​በኝ፥ ዘወ​ት​ርም እየ​መ​ጣች እን​ዳ​ታ​ታ​ክ​ተኝ እፈ​ር​ድ​ላ​ታ​ለሁ’።”,እትቤቀል ላቲ ከመ ኢታንጥየኒ ዛቲ እቤር ከመ ኢትምጻእ ወኢታስርሐኒ ዘልፈ።,"but I will give this widow justice because she keeps bothering me. Otherwise, there will be no end to her coming here and embarrassing me.”" +ጌታ​ች​ንም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ዐመ​ፀ​ኛው ዳኛ ያለ​ውን ስሙ።,ወይቤሎሙ እግዚእነ ስምዑ ዘይቤ መኰንነ ዐመፃ።,"The Lord said, “Listen to what the unjust judge says." +እን​ግ​ዲህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በመ​ዓ​ል​ትና በሌ​ሊት ወደ እርሱ ለሚ​ጮኹ ለወ​ዳ​ጆቹ አይ​ፈ​ር​ድ​ምን? ወይስ ቸል ይላ​ቸ​ዋ​ል���?,ኢይፈትሕኑ እንከ እግዚአብሔር ለኅሩያኒሁ እለ ይግዕሩ ኀቤሁ መዓልተ ወሌሊተ ወይትዔገሦሙኑ።,Won’t God provide justice to his chosen people who cry out to him day and night? Will he be slow to help them? +እላ​ች​ኋ​ለሁ ፈጥኖ ይፈ​ር​ድ​ላ​ቸ​ዋል፤ ነገር ግን የሰው ልጅ በመጣ ጊዜ በም​ድር ላይ እም​ነ​ትን ያገኝ ይሆን?”ስለ ፈሪ​ሳ​ዊ​ዉና ስለ ቀራጩ,እወ እብለክሙ ከመ ይፈትሕ ሎሙ ፍጡነ ወባሕቱ ወልደ ዕጓለ እመሕያው መጺኦ ይረክብኑ እንጋ ሃይማኖተ በዲበ ምድር።በእንተ ፈሪሳዊ ወመጸብሓዊ,"I tell you, he will give them justice quickly. But when the Human Onecomes, will he find faithfulness on earth?”The Pharisee and the tax collector" +ራሳ​ቸ​ውን ለሚ​ያ​መ​ጻ​ድ​ቁና ባል​ን​ጀ​ራ​ቸ​ውን ለሚ​ንቁ እን​ዲህ ብሎ መሰ​ለ​ላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ለእለ ያጸድቁ ርእሶሙ ወይሜንኑ ቢጾሙ ወመሰለ ሎሙ ከመዝ።,Jesus told this parable to certain people who had convinced themselves that they were righteous and who looked on everyone else with disgust: +“ሁለት ሰዎች ሊጸ​ልዩ ወደ ቤተ መቅ​ደስ ወጡ፤ አንዱ ፈሪ​ሳዊ፥ ሁለ​ተ​ኛ​ውም ቀራጭ ነበር።,ክልኤቱ ዕደው ዐርጉ ቤተ መቅደስ ይጸልዩ ወአሐዱ ፈሪሳዊ ወካልኡ መጸብሓዊ።,“Two people went up to the temple to pray. One was a Pharisee and the other a tax collector. +ፈሪ​ሳ​ዊ​ውም ቆመና እን​ዲህ ብሎ ጸለየ፦ ‘አቤቱ እንደ ሌሎች ሰዎች፥ እንደ ቀማ​ኞ​ችና እንደ ዐመ​ፀ​ኞች፥ እንደ አመ​ን​ዝ​ሮ​ችም፥ ወይም እን​ደ​ዚህ ቀራጭ ያላ​ደ​ረ​ግ​ኸኝ አመ​ሰ​ግ​ን​ሃ​ለሁ።,ወቆመ ፈሪሳዊ ወጸለየ ወይቤ አአኵተከ እግዚኦ ዘኢረሰይከኒ ከመ ባዕዳን ሰብእ ሀያድያን ወዐማፅያን ወእለ የሐውሩ ብእሲተ ብእሲ ወኢከመ ዝንቱ መጸብሓዊ።,"The Pharisee stood and prayed about himself with these words, ‘God, I thank you that I’m not like everyone else—crooks, evildoers, adulterers—or even like this tax collector." +እኔ በየ​ሳ​ም​ንቱ ሁለት ቀን እጾ​ማ​ለሁ፤ ከማ​ገ​ኘ​ውም ሁሉ ከዐ​ሥር አንድ እሰ​ጣ​ለሁ።’,አንሰ እጸውም ሰኑየ ዕለተ በሰናብት ወአበውእ ዐሥራተ እዴሁ ለኵሉ ዘአጥረይኩ።,I fast twice a week. I give a tenth of everything I receive.’ +ቀራጩ ግን ራቅ ብሎ ቆመ፤ ዐይ​ኖ​ቹ​ንም ወደ ላይ ወደ ሰማይ ሊያ​ነሣ አል​ወ​ደ​ደም፤ ደረ​ቱ​ንም እየ​መታ፦ ‘አቤቱ፥ እኔን ኀጢ​ኣ​ተ​ኛ​ውን ይቅር በለኝ’ አለ።,ወመጸብሓዊሰ ቆመ እምርኁቅ ወኢፈቀደ ያንሥእ አዕይንቲሁ ላዕለ ውስተ ሰማይ ወጐድአ እንግድዓሁ ወይቤ ስረይ ሊተ እግዚኦ እስመ አነ ኃጥእ ዘኢይደልወኒ እቁም ውስተ መካነ መቅደስከ።,"But the tax collector stood at a distance. He wouldn’t even lift his eyes to look toward heaven. Rather, he struck his chest and said, ‘God, show mercy to me, a sinner.’" +እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ ከዚያ ይልቅ ይህ ጻድቅ ሆኖ ወደ ቤቱ ተመ​ለሰ፤ ራሱን ከፍ ከፍ የሚ​ያ​ደ​ርግ ሁሉ ይዋ​ረ​ዳ​ልና፤ ራሱ​ንም የሚ​ያ​ዋ​ርድ ይከ​ብ​ራ​ልና።”ጌታ​ችን ሕፃ​ና​ትን ስለ መባ​ረኩ,ወእብለክሙ አተወ ቤቶ ዝንቱ እንዘ ይጸድቅ እምዝክቱ እስመ ኵሉ ዘአዕበየ ርእሶ የኀሥር ወዘአትሐተ ርእሶ ይከብር።ዘከመ ባረከ ሕፃናተ እግዚእ ኢየሱስ,"I tell you, this person went down to his home justified rather than the Pharisee. All who lift themselves up will be brought low, and those who make themselves low will be lifted up.”Jesus blesses children" +ይባ​ር​ካ​ቸ​ውም ዘንድ ሕፃ​ና​ትን ወደ እርሱ አመ​ጡ​አ​ቸው፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም አይ​ተው ገሠ​ጹ​አ​ቸው።,ወአምጽኡ ኀቤሁ ሕፃናተ ይግሥሦሙ ወርእዮሙ አርዳኢሁ ገሠጽዎሙ።,"People were bringing babies to Jesus so that he would bless them. When the disciples saw this, they scolded them." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ጠራ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ሕፃ​ና​ትን ወደ እኔ ይመጡ ዘንድ ተዉ​አ​ቸው፥ አት​ከ​ል​ክ​ሉ​አ​ቸ​ውም፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት እንደ እነ​ዚህ ላሉት ናትና።,ወጸውዖሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ኅድጉ ሕፃናተ ይምጽኡ ኀቤየ ወኢትክልእዎሙ እስመ ለዘከመ እሉ ይእቲ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"Then Jesus called them to him and said, “Allow the children to come to me. Don’t forbid them, because God’s kingdom belongs to people like these children." +እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት እንደ ሕፃ​ናት ያል​ተ​ቀ​በ​ላት አይ​ገ​ባ​ባ​ትም።”ስለ ሕይ​ወት ጥያቄ,አማን እብለክሙ ዘኢተቀበላ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ከመ ሕፃናት ኢይበውኣ።በእንተ ባዕል ዘተስእሎ,I assure you that whoever doesn’t welcome God’s kingdom like a child will never enter it.”A rich man’s question +አንድ አለ​ቃም፥ “ቸር መም​ህር፥ ምን ሥራ ሠርቼ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን እወ​ር​ሳ​ለሁ?” አለው።,ወተስእሎ አሐዱ መልአክ ወይቤሎ ሊቅ ኄር ምንተ ሠናየ ገቢርየ እረክብ ሕይወተ ዘለዓለም።,"A certain ruler asked Jesus, “Good Teacher, what must I do to obtain eternal life?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አለው፥ “ለምን ቸር ትለ​ኛ​ለህ? ከአ​ንዱ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቀር ቸር የለም።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ለምንት ትብለኒ ኄር አልቦ ኄር ዘአንበለ አሐዱ እግዚአብሔር።,"Jesus replied, “Why do you call me good? No one is good except the one God." +ትእ​ዛ​ዛ​ቱን አንተ ራስህ ታው​ቃ​ለህ፤ ‘አት​ግ​ደል፤ አታ​መ​ን​ዝር፤ አት​ስ​ረቅ፤ በሐ​ሰት አት​መ​ስ​ክር፤ አባ​ት​ህ​ንና እና​ት​ህ​ንም አክ​ብር።’,ተአምር ትእዛዛቲሁ ኢትቅትል ነፍሰ ወኢትሑር ብእሲተ ብእሲ ወኢትዘሙ ወኢትስርቅ ወኢትኩን ስምዐ በሐሰት ወአክብር አባከ ወእመከ።,You know the commandments:Don’t commit adultery. Don’t murder. Don’t steal. Don’t give false testimony. Honor your father and mother.” +እር​ሱም፦ ‘ይህ​ንስ ሁሉ ከል​ጅ​ነቴ ጀምሬ እስከ ዛሬ ጠብ​ቄ​አ​ለሁ’።” አለው።,ወይቤሎ ዘንተሰ ኵሎ ዐቀብኩ እምንእስየ እስከ ይእዜ።,"Then the ruler said, “I’ve kept all of these things since I was a boy.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ይህን ሰምቶ እን​ዲህ አለው፥ “አን​ዲት ቀር​ታ​ሃ​ለች፤ ሂድና ያለ​ህን ሁሉ ሸጠህ ለነ​ዳ​ያን ስጥ፤ በሰ​ማ​ይም መዝ​ገብ ታገ​ኛ​ለህ፤ መጥ​ተ​ህም ተከ​ተ​ለኝ።”,ወሰሚዖ ዘንተ እግዚእ ኢየሱስ ይቤሎ አሐቲ ተርፈተከ ሑር ወሢጥ ኵሎ ዘብከ ንዋየ ወሀብ ለነዳያን ወትረክብ መዝገበ ዘበሰማያት ወነዓ ትልወኒ።,"When Jesus heard this, he said, “There’s one more thing. Sell everything you own and distribute the money to the poor. Then you will have treasure in heaven. And come, follow me.”" +እርሱ ግን ይህን ሰምቶ በጣም አዘነ፤ እርሱ እጅግ ባለ​ጸጋ ነበ​ርና።,ወሰሚዖ ዘንተ ተከዘ ፈድፋደ እስመ ባዕል ውእቱ ጥቀ።,"When he heard these words, the man became sad because he was extremely rich." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እጅግ ሲያ​ዝን አይቶ እን​ዲህ አለ፥ “ገን​ዘብ ላላ​ቸው ሰዎች ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት መግ​ባት እን​ዴት ጭንቅ ነው!,ወርእዮ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይቴክዝ ብዙኀ ይቤ እፎ ዕፁብ ለእለ ቦሙ ንዋይ በዊእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"When Jesus saw this, he said, “It’s very hard for the wealthy to enter God’s kingdom!" +ባለ​ጸጋ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት ከሚ​ገባ ይልቅ ግመል በመ​ርፌ ቀዳዳ ሊያ​ልፍ ይቀ​ላል።”,ይቀልል ይኅልፍ ገመል እንተ ስቍረተ መርፍእ እምባዕል ይባእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር።,It’s easier for a camel to squeeze through the eye of a needle than for a rich person to enter God’s kingdom.” +የሰ​ሙ​ትም፥ “እን​ግ​ዲህ ማን ሊድን ይች​ላል?” አሉ።,ወይቤሉ እለ ሰምዑ መኑ እንከ ይክል ድኂነ።,"Those who heard this said, “Then who can be saved?”" +እርሱ ግን “በሰው ዘንድ የማ​ይ​ቻ​ለው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ይቻ​��ል” አላ​ቸው።የጴ​ጥ​ሮስ ጥያቄ,ወይቤሎሙ ዘበኀበ ሰብእ ይሰአን በኀበ እግዚአብሔር ይትከሀል።ዘከመ ተስእሎ ጴጥሮስ ለእግዚእ ኢየሱስ,"Jesus replied, “What is impossible for humans is possible for God.”" +ጴጥ​ሮ​ስም፥ “እነሆ፥ እኛ ሁሉን ትተን ተከ​ት​ለ​ን​ሃል፤ እን​ግ​ዲህ ምን እና​ገ​ኛ​ለን?” አለው።,ወይቤሎ ጴጥሮስ ናሁኬ ንሕነ ኀደግነ ኵሎ ወተሎናከ ምንተ እንጋ ንረክብ።,"Peter said, “Look, we left everything we own and followed you.”" +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ ቤቱ​ንና ዘመ​ዶ​ቹን፥ ወን​ድ​ሞ​ቹ​ንና ሚስ​ቱን፥ ልጆ​ቹ​ንም ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት የሚ​ተው፥,ወይቤሎሙ አማን እብለክሙ አልቦ መኑሂ ዘየኀድግ ቤቶ ወአዝማዲሁ ወአኀዊሁ ወብእሲቶ ወውሉዶ በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር ።,"Jesus said to them, “I assure you that anyone who has left house, husband, wife, brothers, sisters, parents, or children because of God’s kingdom" +በዚህ ዓለም መቶ እጥፍ ዋጋ፥ በሚ​መ​ጣ​ውም ዓለም የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን የማ​ይ​ቀ​በል ማንም የለም።”ስለ ሕማ​ሙና ስለ ሞቱ,ዘኢይትዐሰይ ምእተ ምክዕቢተ በዝንቱ ዓለም ወበዓለምሰ ዘይመጽእ ሕይወተ ዘለዓለም።በእንተ ሕማሙ ወሞቱ,will receive many times more in this age and eternal life in the coming age.”Jesus predicts his death and resurrection +ዐሥራ ሁለ​ቱ​ንም ወሰ​ዳ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “እነሆ፥ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እን​ወ​ጣ​ለን፤ በነ​ቢ​ያ​ትም የተ​ጻ​ፈው ሁሉ በሰው ልጅ ላይ ይፈ​ጸ​ማል።,ወነሥኦሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ ወይቤሎሙ ናሁ ነዐርግ ኢየሩሳሌም ወይትፌጸም ኵሉ ዘጽሑፍ ውስተ መጻሕፍተ ነቢያት ላዕለ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"Jesus took the Twelve aside and said, “Look, we’re going up to Jerusalem, and everything written about the Human Oneby the prophets will be accomplished." +ለአ​ሕ​ዛብ አሳ​ል​ፈው ይሰ​ጡ​ታል፤ ይዘ​ብ​ቱ​በ​ታ​ልም፤ ይሰ​ድ​ቡ​ታ​ልም፤ ይተ​ፉ​በ​ታ​ልም።,ወይሜጥውዎ ለአሕዛብ ወይሣለቁ ላዕሌሁ ወይጼዕልዎ ወይዌርቅዎ።,"He will be handed over to the Gentiles. He will be ridiculed, mistreated, and spit on." +ይገ​ር​ፉ​ታል፤ ይገ​ድ​ሉ​ታ​ልም፤ በሦ​ስ​ተ​ኛ​ዪ​ቱም ቀን ይነ​ሣል።”,ወይቀሥፍዎ ወይቀትልዎ ወይትነሣእ በሣልስት ዕለት።,"After torturing him, they will kill him. On the third day, he will rise up.”" +እነ​ርሱ ግን፤ ከተ​ና​ገ​ራ​ቸው ያስ​ተ​ዋ​ሉት የለም፤ ይህ ነገር ከእ​ነ​ርሱ የተ​ሰ​ወረ ነበ​ርና፤ የተ​ና​ገ​ረ​ው​ንም አያ​ው​ቁም ነበ​ርና።በኢ​ያ​ሪኮ ስለ ነበ​ረው ዕውር,ወእሙንቱሰ አልቦ ዘለበዉ እምዘ ይቤሎሙ እስመ ስዉር ውእቱ ዝ ነገር እምኔሆሙ ወኢየአምሩ ዘይብል።በእንተ ዕዉር ዘኢያሪሆ,But the Twelve understood none of these words. The meaning of this message was hidden from them and they didn’t grasp what he was saying.A blind man is healed +ከዚ​ህም በኋላ ኢያ​ሪኮ በደ​ረሱ ጊዜ አንድ ዕውር በጎ​ዳና ተቀ​ምጦ ይለ​ምን ነበር።,ወእምዝ አልጺቆሙ ኢያሪሆ ሀሎ አሐዱ ዕዉር ይነብር ውስተ ፍኖት ወይስእል።,"As Jesus came to Jericho, a certain blind man was sitting beside the road begging." +የሚ​ያ​ል​ፈ​ው​ንም ሰው ድምፅ ሰምቶ፥ “ይህ የም​ሰ​ማው ምን​ድን ነው?” አለ።,ወሰሚዖ ድምፀ ሰብእ ዘየኀልፍ ይቤ ምንትኑ ዝ ዘእሰምዕ።,"When the man heard the crowd passing by, he asked what was happening." +እነ​ር​ሱም፥ “የና​ዝ​ሬቱ ኢየ​ሱስ ያል​ፋል” ብለው ነገ​ሩት።,ወይቤልዎ ኢየሱስ ናዝራዊ የኀልፍ።,"They told him, “Jesus the Nazarene is passing by.”" +ድም​ፁ​ንም ከፍ አድ​ርጎ፥ “የዳ​ዊት ልጅ ኢየ​ሱስ ሆይ፥ ማረኝ” አለ።,ወዐውየወ ወይቤ ኢየሱስ ወልደ ዳዊት ተሣሀለኒ።,"The blind man shouted, “Jesus, Son of David, show me mercy.”" +የሚ​መ​ሩ​ትም ዝም እን​ዲል ገሠ​ጹት፤ ��ርሱ ግን በጣም ጮኾ፥ “የዳ​ዊት ልጅ ሆይ፥ ማረኝ” አለ።,ወገሠጽዎ እለ ይመርሕዎ ከመ ያርምም ወዐውየወ ፈድፋደ ወይቤ ወልደ ዳዊት ተሣሀለኒ።,"Those leading the procession scolded him, telling him to be quiet, but he shouted even louder, “Son of David, show me mercy.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ቆመና ወደ እርሱ እን​ዲ​ያ​መ​ጡት አዘዘ።,ወቆመ እግዚእ ኢየሱስ ወአዘዘ ያምጽእዎ ኀቤሁ ወበጺሖ ኀቤሁ ይቤሎ ምንተ ትፈቅድ እግበር ለከ።,"Jesus stopped and called for the man to be brought to him. When he was present Jesus asked," +ወደ እር​ሱም በደ​ረሰ ጊዜ፥ “ምን ላደ​ር​ግ​ልህ ትወ​ዳ​ለህ?” ብሎ ጠየ​ቀው፤ እር​ሱም፥ “ጌታ ሆይ፥ ዐይ​ኖች እን​ዲ​ያዩ ነው” አለው።,ወይቤሎ እግዚኦ ከመ ይርአያ አዕይንትየ።,"“What do you want me to do for you?”He said, “Lord, I want to see.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እይ፤ እም​ነ​ትህ አዳ​ነ​ችህ” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ርኢ ሃይማኖትከ አሕየወተከ።,"Jesus said to him, “Receive your sight! Your faith has healed you.”" +በዚ​ያን ጊዜም አየ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አመ​ሰ​ገነ፤ ተከ​ተ​ለ​ውም፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ አይ​ተው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገ​ኑት።,ወርእየ ሶቤሃ ወተለዎ ወአእኰቶ ለእግዚአብሔር ወርእዮሙ ኵሉ ሕዝብ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር።,"At once he was able to see, and he began to follow Jesus, praising God. When all the people saw it, they praised God too." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ወደ ኢያ​ሪኮ ገብቶ በዚያ ያልፍ ነበር።,ወቦአ ኢያሪሆ እግዚእ ኢየሱስ ወእንዘ የኀልፍ እምህየ።,Jesus entered Jericho and was passing through town. +እነሆ፥ የቀ​ራ​ጮች አለቃ ስሙ ዘኬ​ዎስ የተ​ባለ አንድ ሰው ነበር፤ እር​ሱም ባለ​ጸጋ ነበር።,ናሁ ረከበ ብእሴ ዘስሙ ዘኬዎስ መልአኮሙ ለመጸብሓን ወባዕል ውእቱ።,"A man there named Zacchaeus, a ruler among tax collectors, was rich." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስ​ንም ያየው ዘንድ፥ ማን እንደ ሆነም ያውቅ ዘንድ ይሻ ነበር፤ የሰው ብዛ​ትም ይከ​ለ​ክ​ለው ነበር፤ ቁመቱ አጭር ነበ​ርና።,ወየኀሥሥ ይርአዮ ለእግዚእ ኢየሱስ ወያእምር ከመ መኑ ውእቱ ወኢያበውሖ ብዝኀ ሰብእ እስመ ሐፂር ውእቱ በቆሙ።,"He was trying to see who Jesus was, but, being a short man, he couldn’t because of the crowd." +ወደ ፊቱም ሮጠ፤ ያየው ዘን​ድም በሾላ ላይ ወጣ፤ በዚ​ያች መን​ገድ ያልፍ ዘንድ አለ​ውና።,ወሮጸ ቅድሜሁ ወዐርገ ዲበ ሰግላ ከመ ይርአዮ እስመ እንተ ይእቲ ፍኖት ሀለዎ ይኅልፍ።,"So he ran ahead and climbed up a sycamore tree so he could see Jesus, who was about to pass that way." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ወደ​ዚያ በደ​ረሰ ጊዜ አሻ​ቅቦ አየ​ውና፥ “ዘኬ​ዎስ ሆይ፥ ፈጥ​ነህ ውረድ፤ ዛሬ በቤ​ትህ እውል ዘንድ አለ​ኝና” አለው።,ወበጺሖ እግዚእ ኢየሱስ ህየ አንሥአ አዕይንቲሁ ወነጸሮ ወይቤሎ ዘኬዎስ አፍጥን ወረድ እስመ ዮም ሀለወኒ አዐል ቤተከ።,"When Jesus came to that spot, he looked up and said, “Zacchaeus, come down at once. I must stay in your home today.”" +ፈጥ​ኖም ወረደ፤ ደስ እያ​ለ​ውም ወደ ቤቱ ይዞት ገባ።,ወአፍጠነ ወሪደ ወአግኀሦ ኀበ ቤቱ እንዘ ይትፌሣሕ።,"So Zacchaeus came down at once, happy to welcome Jesus." +ሁሉም አይ​ተው “ወደ ኀጢ​ኣ​ተኛ ሰው ቤት ሊውል ገባ” ብለው አን​ጐ​ራ​ጐሩ።,ወርእዮሙ ኵሎሙ አንጐርጐሩ ወይቤሉ ኀበ ብእሲ ኃጥእ ቦአ የዐል።,"Everyone who saw this grumbled, saying, “He has gone to be the guest of a sinner.”" +ዘኬ​ዎ​ስም ቆመና ጌታ​ች​ንን እን​ዲህ አለው፥ “ጌታዬ ሆይ፥ አሁን የገ​ን​ዘ​ቤን እኩ​ሌታ ለነ​ዳ​ያን እሰ​ጣ​ለሁ፤ የበ​ደ​ል​ሁ​ትም ቢኖር ስለ አንድ ፋንታ አራት እጥፍ እከ​ፍ​ለ​ዋ​ለሁ።”,ወቆመ ዘኬዎስ ወይቤሎ ለእግዚእነ ናሁ መንፈቀ ንዋይየ እሁብ ለነዳያን ወእመሂ ቦ ዘገፋዕክዎ እፈድዮ ህየንተ አሐዱ ትርብዕተ።,"Zacchaeus stopped and said to the Lord, “Look, Lord, I give half of my possessions to the poor. And if I have cheated anyone, I repay them four times as much.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አለው፥ “ዛሬ ለዚህ ቤት ሕይ​ወት ሆነ፤ እርሱ የአ​ብ​ር​ሃም ልጅ ነውና።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ዮምሰ ሕይወት ኮነ ለሰብአ ዝንቱ ቤት እስመ አንተሂ ወልደ አብርሃም አንተ።,"Jesus said to him, “Today, salvation has come to this household because he too is a son of Abraham." +የሰው ልጅ የጠ​ፋ​ውን ሊፈ​ል​ግና ሊያ​ድን መጥ​ቶ​አ​ልና።”ዐሥር ምናን ስለ ተቀ​በ​ሉት ሰዎች ምሳሌ,እስመ መጽአ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ይኅሥሥ ወያድኅን ዘተኀጕለ።በእንተ እለ ነሥኡ ምናናተ,The Human Onecame to seek and save the lost.”Faithful service +ይህ​ንም ሲሰሙ፤ ምሳሌ መስሎ ነገ​ራ​ቸው፤ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ቀርቦ ነበ​ርና፤ እነ​ር​ሱም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት ወዲ​ያ​ውኑ የም​ት​ገ​ለጥ መስ​ሎ​አ​ቸው ነበ​ርና።,ወእንዘ ይሰምዑ ዘንተ መሰለ ሎሙ ወይቤሎሙ እስመ ቅሩብ ውእቱ ለኢየሩሳሌም ወይመስሎሙ ከመ ሶቤሃ ታስተርኢ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"As they listened to this, Jesus told them another parable because he was near Jerusalem and they thought God’s kingdom would appear right away." +እን​ዲ​ህም አለ፥ “አንድ የከ​በረ ሰው መን​ግ​ሥት ይዞ ሊመ​ለስ ወደ ሩቅ ሀገር ሄደ።,ወይቤ አሐዱ ብእሲ ክቡር ሖረ ብሔረ ርኁቀ ይንሣእ ሎቱ መንግሥተ ወይሰወጥ።,"He said, “A certain man who was born into royalty went to a distant land to receive his kingdom and then return." +ዐሥ​ሩን አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹ​ንም ጠርቶ ዐሥር ምናን ሰጣ​ቸ​ውና፦ እን​ግ​ዲህ እስ​ክ​መ​ለስ ድረስ ነግዱ አላ​ቸው።,ወጸውዐ አግብርቲሁ ዐሠርተ ወወሀቦሙ ዐሠርተ ምናናተ ወይቤሎሙ ተገበሩ እንከ እስከ አአቱ።,"He called together ten servants and gave each of them money worth four months’ wages.He said, ‘Do business with this until I return.’" +የሀ​ገሩ ሰዎች ግን ይጠ​ሉት ነበ​ርና፥ ይህ በእኛ ላይ ሊነ​ግሥ አን​ሻም ብለው አከ​ታ​ት​ለው መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላኩ።,ወሰብአ ሀገሩሰ ይጸልእዎ ወፈነዉ ተናብልተ ድኅሬሁ እንዘ ይብሉ ኢንፈቅዶ ለዝንቱ ይንግሥ ላዕሌነ።,"His citizens hated him, so they sent a representative after him who said, ‘We don’t want this man to be our king.’" +ከዚ​ህም በኋላ፤ መን​ግ​ሥ​ትን ይዞ በተ​መ​ለሰ ጊዜ እንደ አተ​ረፉ ያውቅ ዘንድ ምናን የሰ​ጣ​ቸ​ውን ብላ​ቴ​ኖ​ቹን እን​ዲ​ያ​መ​ጡ​አ​ቸው አዘዘ።,ወእምዝ ሶበ አተወ ነሢኦ መንግሥተ አዘዘ ያምጽእዎሙ ለአግብርቲሁ እለ ወሀቦሙ ወርቆ ከመ ያእምር ዘከመ ተገበሩ።,"After receiving his kingdom, he returned and called the servants to whom he had given the money to find out how much they had earned." +አን​ደ​ኛ​ውም መጥቶ፦ አቤቱ፥ ምና​ንህ ዐሥር ነበር፤ እነሆ ዐሥር ምናን አት​ር​ፌ​አ​ለሁ አለው።,ወመጽአ ቀዳማዊ ወይቤሎ እግዚኦ ምናንከ ዐሠርቱ ወዐሠርተ ምናናተ ረባኅኩ።,"The first servant came forward and said, ‘Your money has earned a return of one thousand percent.’" +ጌታ​ውም፦ መል​ካም፥ አንተ በጎ አገ​ል​ጋይ በጥ​ቂት የታ​መ​ንህ ስለ​ሆ​ንህ በብዙ ላይ እሾ​ም​ሃ​ለሁ፤ በዐ​ሥሩ ከተ​ሞች ላይ ተሾም አለው።,ወይቤሎ እግዚኡ ኦ ገብር ኄር ወምእመን ዘበውኁድ ምእመነ ኮንከ ዲበ ብዙኅ እሠይመከ ተሠየም ላዕለ ዐሠርቱ አህጉር።,"The king replied, ‘Excellent! You are a good servant. Because you have been faithful in a small matter, you will have authority over ten cities.’" +ሁለ​ተ​ኛ​ውም መጥቶ፦ አቤቱ፥ ምና​ንህ አም​ስት ነበር፤ አም​ስት አት​ር​ፌ​አ​ለሁ አለው።,ወመጽአ ካልኡሂ ወይቤሎ እግዚኦ ምናንከ ኀምስቱ ወኀምስተ ምናናተ ረባኅኩ።,"“The second servant came and said, ‘Master, your money has made a return of five hundred percent.’" +እር​ሱ​ንም፦ አን​ተም በአ​ም​ስት ከተ​ሞች ተሾም አለው።,ወይ��ሎ ሎቱኒ አንተኒ ተሠየም ላዕለ ኀምስቱ አህጉር።,"To this one, the king said, ‘You will have authority over five cities.’" +ሦስ​ተ​ኛ​ውም መጥቶ እን​ዲህ አለው፦ አቤቱ፥ በእኔ ዘንድ የነ​በ​ረ​ቺው ምና​ንህ እነ​ኋት፤ በጨ​ርቅ ጠቅ​ልዬ አኑ​ሬ​አት ነበር።,ወመጽአ ሣልሱኒ ወይቤሎ እግዚኦ ነያ ምናንከ እንተ ኀቤየ ጠብለልክዋ ወአንበርክዋ ውስተ ሰበንየ።,"“Another servant came and said, ‘Master, here is your money. I wrapped it up in a scarf for safekeeping." +አንተ ያላ​ኖ​ር​ኸ​ውን የም​ት​ወ​ስድ፥ ያል​ዘ​ራ​ኸ​ውን የም​ታ​ጭድ፥ ያል​በ​ተ​ን​ኸ​ው​ንም የም​ት​ሰ​በ​ስብ ጨካኝ ሰው እንደ ሆንህ ስለ​ማ​ው​ቅህ ፈር​ቼ​ሃ​ለ​ሁና።,እስመ ፈራህኩከ እስመ አአምረከ ከመ ዕፁብ ብእሲ አንተ ወትነሥእ ዘኢያንበርከ ወተአርር ዘኢዘራዕከ ወታስተጋብእ ዘኢዘረውከ።,I was afraid of you because you are a stern man. You withdraw what you haven’t deposited and you harvest what you haven’t planted.’ +ጌታ​ውም እን​ዲህ አለው፦ አንተ ክፉ ሰነፍ አገ​ል​ጋይ፥ እኔ ያላ​ስ​ቀ​መ​ጥ​ሁ​ትን የም​ወ​ስድ፥ ያል​ዘ​ራ​ሁ​ትን የማ​ጭድ፥ ያል​በ​ተ​ን​ሁ​ት​ንም የም​ሰ​በ​ስብ ጨካኝ ሰው እንደ ሆንሁ ታው​ቃ​ለ​ህን? እንደ ቃልህ እፈ​ር​ድ​ብ​ሃ​ለሁ።,ወይቤሎ እግዚኡ በከመ ቃልከ እኴንነከ ኦ ገብር እኩይ ወሀካይ ተአምረኒኑ ከመ ብእሲ ዕፁብ አነ አነሥእ ዘኢያንበርኩ ወአአርር ዘኢዘራዕኩ ወአስተጋብእ ዘኢዘረውኩ።,"The king replied, ‘I will judge you by the words of your own mouth, you worthless servant! You knew, did you, that I’m a stern man, withdrawing what I didn’t deposit, and harvesting what I didn’t plant?" +ለምን ገን​ዘ​ቤን ወደ ለዋ​ጮች አላ​ስ​ገ​ባ​ህም? እኔም መጥቼ ከት​ርፉ ጋር በወ​ሰ​ድ​ሁት ነበር።,ወለምንት ኢያግባእከ ወርቅየ ውስተ ማእድየ ወለልየ አነ አቲውየ እምአስተገበርክዎ ምስለ ረባኁ።,"Why then didn’t you put my money in the bank? Then when I arrived, at least I could have gotten it back with interest.’" +ከዚያ የቆ​ሙ​ት​ንም፦ ይህን ምናን ከእ​ርሱ ተቀ​ብ​ላ​ችሁ ዐሥር ምናን ላለው ስጡት አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ለእለ ይቀውሙ ህየ ንሥኡ እምላዕሌሁ ዘንተ ምናነ ወሀብዎ ለዘቦቱ ዐሠርቱ ምናናት።,"“He said to his attendants, ‘Take his money and give it to the one who has ten times as much.’" +እነ​ር​ሱም አቤቱ፥ ዐሥር ምናን ያለው አይ​ደ​ለ​ምን? አሉት።,ወይቤልዎ እግዚኦ አኮኑ ቦቱ ዐሠርቱ ምናናት።,"‘But Master,’ they said, ‘he already has ten times as much!’" +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፦ ላለው ሁሉ ይሰ​ጡ​ታል፤ ይጨ​ም​ሩ​ለ​ታ​ልም፤ የሌ​ለ​ውን ግን ያን ያለ​ው​ንም ቢሆን ይወ​ስ​ዱ​በ​ታል።,ወይቤሎሙ እብለክሙ ለኵሉ ዘቦ ይሁብዎ ወይዌስክዎ ወለዘሰ አልቦ እለሂ ቦ የሀድይዎ።,"He replied, ‘I say to you that everyone who has will be given more, but from those who have nothing, even what they have will be taken away." +ነገር ግን እነ​ዚ​ያን ልነ​ግ​ሥ​ባ​ቸው ያል​ወ​ደ​ዱ​ትን ጠላ​ቶ​ችን ወደ​ዚህ አም​ጡና በፊቴ ውጉ​አ​ቸው።”ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ስለ መግ​ባቱ,ወባሕቱ ለእልክቱሰ ጸላእትየ እለ ኢይፈቅዱ እንግሥ ላዕሌሆሙ አምጽእዎሙ ዝየ ወርግዝዎሙ በቅድሜየ።ዘከመ ዐርገ እግዚእ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም,"As for my enemies who don’t want me as their king, bring them here and slaughter them before me.’”" +ይህ​ንም ተና​ግሮ ወደ ፊት ሄደ፤ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ወጣ።,ወዘንተ ብሂሎ አመልአ ቅድመ ወዐርገ ኢየሩሳሌም።,"After Jesus said this, he continued on ahead, going up to Jerusalem.Procession into Jerusalem" +ደብረ ዘይት ወደ​ሚ​ባል ተራራ አጠ​ገብ ወዳ​ሉት ወደ ቤተ ፋጌና ወደ ቢታ​ንያ በቀ​ረበ ጊዜ፥ ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ሁለ​ቱን ላከ።,ወሶበ በጽሐ ቤተ ፋጌ ወቢታንያ ኀበ ደብር ዘስሙ ኤሌዎን ፈነወ ክልኤተ እምአርዳኢሁ።,"As Jesus came to Bethphage and Bethany on the Mount of Olives, he gave two disciples a task." +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “በፊ​ታ​ችሁ ወደ አለ​ችው መን​ደር ሂዱ፤ ገብ​ታ​ች​ሁም ሰው ያል​ተ​ቀ​መ​ጠ​በት የታ​ሰረ ውር​ንጫ ታገ​ኛ​ላ​ችሁ፤ ፈት​ታ​ች​ሁም አም​ጡ​ልኝ።,ወይቤሎሙ ሑሩ ሀገረ ዘቅድሜክሙ ወበዊአክሙ ትረክቡ ዕዋለ እሱረ ዘኢተጽዕኖ ሰብእ ፍትሕዎ ወአምጽእዎ ሊተ።,"He said, “Go into the village over there. When you enter it, you will find tied up there a colt that no one has ever ridden. Untie it and bring it here." +ለምን ትፈ​ቱ​ታ​ላ​ችሁ? የሚ​ላ​ችሁ ቢኖር ጌታው ይሻ​ዋል በሉ።”,ወእመቦ ዘይቤለክሙ ለምንት ትፈትሑ በሉ እግዚኡ ይፈቅዶ።,"If anyone asks, ‘Why are you untying it?’ just say, ‘Its master needs it.’”" +የተ​ላ​ኩ​ትም ሄደው እንደ አላ​ቸው አገኙ።,ወሐዊሮሙ እለ ተፈነዉ ረከቡ በከመ ይቤሎሙ።,Those who had been sent found it exactly as he had said. +ውር​ን​ጫ​ው​ንም ሲፈቱ ባለ​ቤ​ቶቹ “ውር​ን​ጫ​ውን ለምን ትፈ​ቱ​ታ​ላ​ችሁ?” አሉ​አ​ቸው።,ወፈትሑ ዕዋለ ወእንዘ ይፈትሑ ዕዋለ ይቤልዎሙ አጋእዝቲሁ ለምንት ትፈትሕዎ ለዕዋል።,"As they were untying the colt, its owners said to them, “Why are you untying the colt?”" +እነ​ር​ሱም “ጌታው ይሻ​ዋል” አሉ።,ወይቤሉ እግዚኡ ይፈቅዶ።,"They replied, “Its master needs it.”" +ይዘ​ውም ወደ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ወሰ​ዱት፤ በው​ር​ን​ጫው ላይም ልብ​ሳ​ቸ​ውን ጭነው ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን በዚያ ላይ አስ​ቀ​መ​ጡት።,ወነሥእዎ ወወሰድዎ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ወረሐኑ አልባሲሆሙ ዲበ ዕዋል ወአጽዐንዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ዲቤሁ።,"They brought it to Jesus, threw their clothes on the colt, and lifted Jesus onto it." +ሲሄ​ዱም በመ​ን​ገድ ልብ​ሳ​ቸ​ውን አነ​ጠፉ።,ወእንዘ የሐውሩ ነጸፉ አልባሲሆሙ ውስተ ፍኖት።,"As Jesus rode along, they spread their clothes on the road." +ወደ ደብረ ዘይት ዐቀ​በት መው​ረ​ጃም በደ​ረሱ ጊዜ፥ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ በሙሉ ስለ አዩት ኀይል ሁሉ ደስ ይላ​ቸ​ውና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በታ​ላቅ ቃል ያመ​ሰ​ግ​ኑት ዘንድ ጀመሩ።,ወበጺሖሙ ኀበ ሙራደ ዐቀብ ዘደብረ ዘይት አኀዙ ኵሎሙ አርዳኢሁ ይትፈሥሑ ወይሰብሕዎ ለእግዚአብሔር በዐቢይ ቃል በእንተ ኵሉ ኀይል ዘርእዩ።,"As Jesus approached the road leading down from the Mount of Olives, the whole throng of his disciples began rejoicing. They praised God with a loud voice because of all the mighty things they had seen." +እን​ዲህ እያሉ፥ “በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም የሚ​መጣ ቡሩክ ነው፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ቡሩክ ነው፤ ሰላም በም​ድር፥ በአ​ር​ያ​ምም ክብር ይሁን።”,እንዘ ይብሉ ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር ወቡሩክ ንጉሠ እስራኤል ሰላም በምድር ወስብሐት በአርያም።,"They said,“Blessings on the king who comes in the name of the Lord.Peace in heaven and glory in the highest heavens.”" +ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያ​ንም በሕ​ዝቡ መካ​ከል፥ “መም​ህር ሆይ፥ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ት​ህን ገሥ​ጻ​ቸው” ያሉት ነበሩ።,ወቦ እምፈሪሳውያን እለ ይቤልዎ በማእከለ ሕዝብ ሊቅ ገሥጾሙ ለአርዳኢከ።,"Some of the Pharisees from the crowd said to Jesus, “Teacher, scold your disciples! Tell them to stop!”" +እር​ሱም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እነ​ዚህ ዝም ቢሉ እኒህ ድን​ጋ​ዮች ይጮ​ሀሉ።”ስለ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም መጥ​ፋት,ወአውሥኦሙ ወይቤሎሙ እብለክሙ ለእመ አርመሙ እሉ እሎንቱ አእባን ይኬልሑ።,"He answered, “I tell you, if they were silent, the stones would shout.”Jesus predicts Jerusalem’s destruction" +በደ​ረሰ ጊዜም ከተ​ማ​ዪ​ቱን አይቶ አለ​ቀ​ሰ​ላት።,ወበጺሖ ርእያ ለሀገር ወበከየ ላዕሌሃ።,"As Jesus came to the city and observed it, he wept over it." +እን​ዲ​ህም አላት፥ “አን​ቺስ ብታ​ውቂ ሰላ​ምሽ ዛሬ ነበረ፤ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ግን ከዐ​ይ​ኖ​ችሽ ተሰ​ወረ።,ወይቤላ ሶበሰ ተአምሪ ዮም ሰላምኪ ወባሕቱ እምይእዜሰ ተሰወረ እምአዕይንትኪ።,"He said, “If only you knew on this of all days the things that lead to peace. But now they are hidden from your eyes." +ጠላ​ቶ​ችሽ አን​ቺን የሚ​ከ​ቡ​በት ቀን ይመ​ጣል፤ ይከ​ት​ሙ​ብ​ሻል፤ ያስ​ጨ​ን​ቁ​ሻ​ልም፤ በአ​ራቱ ማዕ​ዘ​ንም ከብ​በው ይይ​ዙ​ሻል።,ወይበጽሐኪ መዋዕል አመ የዐግቱኪ ፀርኪ ወይትአየኑኪ ወየሐጽሩኪ ወያስተጋብኡኪ እምኵለሄ።,"The time will come when your enemies will build fortifications around you, encircle you, and attack you from all sides." +አን​ቺን ይጥ​ሉ​ሻል፤ ልጆ​ች​ሽ​ንም ከአ​ንቺ ጋር ይጥ​ሉ​አ​ቸ​ዋል፤ ድን​ጋ​ይ​ንም በደ​ን​ጋይ ላይ አይ​ተ​ዉ​ል​ሽም፤ የይ​ቅ​ር​ታ​ሽን ዘመን አላ​ወ​ቅ​ሽ​ምና።”ጌታ​ችን ገበ​ያ​ተ​ኞ​ቹን ከቤተ መቅ​ደስ ስለ ማስ​ወ​ጣቱ,ወይነፅኁኪ ለኪ ወለውሉድኪኒ ምስሌኪ ወኢየኀድጉ እብነ ዲበ እብን በውስቴትኪ እስመ ኢያእመርኪ መዋዕለ ሣህልኪ።ዘከመ ሰደዶሙ ለእለ ይሠይጡ ወይሣየጡ በቤተ መቅደስ,"They will crush you completely, you and the people within you. They won’t leave one stone on top of another within you, because you didn’t recognize the time of your gracious visit from God.”Jesus clears the temple" +ወደ ቤተ መቅ​ደ​ስም ገብቶ በዚያ የሚ​ሸ​ጡ​ት​ንና የሚ​ገ​ዙ​ትን ሁሉ አስ​ወጣ፤ የለ​ዋ​ጮ​ች​ንም መደ​ር​ደ​ሪያ፥ የር​ግብ ሻጮ​ች​ንም ወን​በር ገለ​በጠ።,ወቦአ ምኵራበ ወሰደደ ኵሎሙ እለ ይሠይጡ ወይሣየጡ በቤተ መቅደስ ወገፍትዐ ማእዳቲሆሙ ለመወልጣን ወመናብርቲሆሙ ለእለ ይሠይጡ ርግበ።,"When Jesus entered the temple, he threw out those who were selling things there." +“ቤቴ የጸ​ሎት ቤት ይባ​ላል የሚል ጽሑፍ አለ፤ እና​ንተ ግን የሌ​ቦ​ችና የቀ​ማ​ኞች ዋሻ አደ​ረ​ጋ​ች​ሁት” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ጽሑፍ ዘይብል «ቤትየሰ ቤተ ጸሎት ይሰመይ» ወአንትሙሰ ረሰይክምዎ በኣተ ፈያት ወሰረቅት።,"He said to them, “It’s written,My house will be a house of prayer, but you have made it a hideout for crooks.”" +ዘወ​ት​ርም በመ​ቅ​ደስ ያስ​ተ​ምር ነበር፤ የካ​ህ​ናት አለ​ቆች፥ ጻፎ​ችና የሕ​ዝብ ታላ​ላ​ቆ​ችም ሊገ​ድ​ሉት ይሹ ነበር።,ወኵሎ አሚረ ይሜህሮሙ በምኵራብ ወየኀሥሡ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወሊቃናተ ሕዝብ በዘይቀትልዎ።,"Jesus was teaching daily in the temple. The chief priests, the legal experts, and the foremost leaders among the people were seeking to kill him." +ነገር ግን የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን አጡ፤ ሕዝቡ ሁሉ ትም​ህ​ር​ቱን በመ​ስ​ማት ይመ​ሰጡ ነበ​ርና።,ወኀጥኡ ዘይሬስይዎ እስመ ኵሎሙ ሕዝብ ይሰቀሉ በአፅምዖቱ።,"However, they couldn’t find a way to do it because all the people were enthralled with what they heard." +በዚ​ያም ወራት እን​ዲህ ሆነ፤ ሰው ሁሉ ይቈ​ጠር ዘንድ ከአ​ው​ግ​ስ​ጦስ ቄሣር ትእ​ዛዝ ወጣ።,ወኮነ በውእቱ መዋዕል ወፅአ ትእዛዝ እምኀበ አውግስጦስ ቄሳር ከመ ይጸሐፍ ኵሉ ዓለም።,In those days Caesar Augustus declared that everyone throughout the empire should be enrolled in the tax lists. +ቄሬ​ኔ​ዎስ ለሶ​ርያ መስ​ፍን በነ​በረ ጊዜ ይህ የመ​ጀ​መ​ርያ ቈጠራ ሆነ።,ወውእቱ ጻሕፍ ቀዳሚ አመ ቄሬኔዎስ መስፍን ለሶርያ።,This first enrollment occurred when Quirinius governed Syria. +ሰው ሁሉ ሊቈ​ጠር ወደ​የ​ከ​ተ​ማው ሄደ።,ወሖረ ኵሉ ሰብእ ይጸሐፍ በበ ሀገሩ።,Everyone went to their own cities to be enrolled. +ዮሴ​ፍም ከገ​ሊላ አው​ራጃ ከና​ዝ​ሬት ከተማ ወደ ይሁዳ፥ ቤተ ልሔም ወደ​ም​ት​ባ​ለው ወደ ዳዊት ከተማ ወጣ፤ እርሱ ከዳ​ዊት ሀገ​ርና ከዘ​መ​ዶ​ቹም ወገን ነበ​ርና።,ወዐርገ ዮሴፍኒ እምገሊላ እምሀገረ ናዝሬት መንገለ ይሁዳ ኀበ ሀገረ ዳዊት እንተ ስማ ቤተ ልሔም እስመ እምቤተ ዳዊት ወእምአዝማደ ቤቱ ውእቱ።,"Since Joseph belonged to David’s house and family line, he went up from the city of Nazareth in Galilee to David’s city, called Bethlehem, in Judea." +ፀንሳ ሳለች ከእ​ጮ​ኛው ከማ​ር​ያም ጋር ይጻፍ ዘንድ ሄደ።ስለ ጌታ​ችን መወ​ለድ,ወሖረ ይጸሐፍ ምስለ ማርያም እንተ ፈኀሩ ሎቱ እንዘ ፅንስት ይእቲ።በእንተ ልደተ እግዚእነ,"He went to be enrolled together with Mary, who was promised to him in marriage and who was pregnant." +በዚያ ሳሉም የም​ት​ወ​ል​ድ​በት ቀን ደረሰ።,ወእምዝ እንዘ ሀለዉ ህየ በጽሐ ዕለተ ወሊዶታ።,"While they were there, the time came for Mary to have her baby." +የበ​ኵር ልጅ​ዋ​ንም ወለ​ደች፤ አውራ ጣቱ​ንም አሰ​ረ​ችው፤ በጨ​ር​ቅም ጠቀ​ለ​ለ​ችው፤ በበ​ረ​ትም አስ​ተ​ኛ​ችው፤ በማ​ደ​ር​ያ​ቸው ቦታ አል​ነ​በ​ራ​ቸ​ው​ምና።,ወወለደት ወልደ ዘበኵራ ወአሰረቶ መንኮብያቲሁ ወጠብለለቶ በአጽርቅት ወአስከበቶ ውስተ ጎል እስመ አልቦሙ መካን ውስተ ማኅደሮሙ።,"She gave birth to her firstborn child, a son, wrapped him snugly, and laid him in a manger, because there was no place for them in the guestroom.Announcement to shepherds" +በዚያ ሀገር እረ​ኞች ነበሩ፤ ሌሊ​ቱ​ንም ተግ​ተው መን​ጋ​ቸ​ውን ይጠ​ብቁ ነበር።,ወሀለዉ ኖሎት ውስተ ውእቱ ብሔር ይተግሁ ወይሔልዉ ወየዐቅቡ መራዕይሆሙ ሌሊተ በበ እብሬቶሙ።,"Nearby shepherds were living in the fields, guarding their sheep at night." +እነ​ሆም፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አክ በአ​ጠ​ገ​ባ​ቸው ቆመ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ብር​ሃን በዙ​ሪ​ያ​ቸው አበራ፤ ታላቅ ፍር​ሀ​ት​ንም ፈሩ።,ወናሁ ቆመ መልአከ እግዚአብሔር ኀቤሆሙ ወስብሐተ እግዚአብሔር ሠረቀ ላዕሌሆሙ ወፈርሁ ዐቢየ ፍርሀተ።,"The Lord’s angel stood before them, the Lord’s glory shone around them, and they were terrified." +መል​አ​ኩም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እነሆ፥ ለእ​ና​ን​ተና ለሕ​ዝቡ ሁሉ ደስታ የሚ​ሆን ታላቅ የም​ሥ​ራች እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለ​ሁና አት​ፍሩ።,ወይቤሎሙ መልአክ ኢትፍርሁ እስመ ናሁ እዜንወክሙ ዐቢየ ዜና ዘይከውን ፍሥሓ ለክሙ ወለኵሉ ዓለም።,"The angel said, “Don’t be afraid! Look! I bring good news to you—wonderful, joyous news for all people." +እነሆ፥ ዛሬ በዳ​ዊት ከተማ መድ​ኅን ተወ​ል​ዶ​ላ​ች​ኋል፤ ይኸ​ውም ቡሩክ ጌታ ክር​ስ​ቶስ ነው።,እስመ ናሁ ተወልደ ለክሙ ዮም መድኅን ዘውእቱ ክርስቶስ እግዚእ ቡሩክ በሀገረ ዳዊት።,Your savior is born today in David’s city. He is Christ the Lord. +ለእ​ና​ን​ተም ምል​ክቱ እን​ዲህ ነው፦ ሕፃን አውራ ጣቱን ታስሮ፥ በጨ​ር​ቅም ተጠ​ቅ​ልሎ በበ​ረት ውስጥ ተኝቶ ታገ​ኛ​ላ​ቸሁ።”,ወከመዝ ትእምርቱ ለክሙ ትረክቡ ሕፃነ እሱረ መንኮብያቲሁ ወጥብሉለ በአጽርቅት ወስኩበ ውስተ ጎል።,"years old, they went up to Jerusalem according to their custom." +ድን​ገ​ትም ከዚያ መል​አክ ጋር ብዙ የሰ​ማይ ሠራ​ዊት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እያ​መ​ሰ​ገኑ መጡ።,ወግብተ መጽኡ ምስለ ውእቱ መልአክ ብዙኃን ሐራ ሰማይ እንዘ ይሴብሕዎ ለእግዚአብሔር፤,"Suddenly a great assembly of the heavenly forces was with the angel praising God. They said," +“ክብር ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሰ​ማ​ያት፥ ሰላ​ምም በም​ድር፥ ለሰው ልጅም በጎ ፈቃድ ሆነ” ይሉ ነበር።,ወይብሉ ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት ወሰላም በምድር ለዕጓለ እመሕያው ሥምረቱ።,"“Glory to God in heaven, and on earth peace among those whom he favors.”" +ከዚ​ህም በኋላ መላ​እ​ክት ከእ​ነ​ርሱ ዘንድ ወደ ሰማይ በዐ​ረጉ ጊዜ እነ​ዚያ እረ​ኞች ሰዎች እርስ በር​ሳ​ቸው፥ “እስከ ቤተ ልሔም እን​ሂድ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የገ​ለ​ጠ​ል​ንን ይህን ነገር እን​ወቅ” አሉ።,ወእምዝ ዐሪጎሙ መላእክት እምኀቤሆሙ ውስተ ሰማይ ይቤሉ እሙንቱ ሰብእ ኖሎት በበይናቲሆሙ ንሑር ወናንሶሱ እስከ ቤተ ልሔም ወናእምር ዘንተ ነገረ ዘአርአየነ እግዚአብሔር።,"When the angels returned to heaven, the shepherds said to each other, “Let’s go right now to Bethlehem and see what’s happened. Let’s confirm what the Lord has revealed to us.”" +ፈጥ​ነ​ውም ሄዱ፤ ማር​ያ​ም​ንና ዮሴ​ፍን አገ​ኙ​አ​ቸው፤ ሕፃ​ኑ​ንም በበ​ረት ውስጥ ተኝቶ አገ​ኙት።,ወሖሩ ፍጡነ ወረከብዎሙ ለማርያም ወለዮሴፍ ወለሕፃንኒ ይሰክብ ውስተ ጎል።,"They went quickly and found Mary and Joseph, and the baby lying in the manger." +በአ​ዩም ጊዜ የነ​ገ​ሩ​አ​ቸው ስለ​ዚህ ሕፃን እንደ ሆነ ዐው​ቀው አወሩ።,ወርእዮሙ አእመሩ ከመ በእንተ ውእቱ ሕፃን ዘነገርዎሙ።,"When they saw this, they reported what they had been told about this child." +የሰ​ሙ​ትም ሁሉ እረ​ኞቹ የነ​ገ​ሩ​አ​ቸ​ውን አደ​ነቁ።,ወኵሎሙ እለ ሰምዑ አንከሩ ዘነገርዎሙ ኖሎት።,Everyone who heard it was amazed at what the shepherds told them. +ማር​ያም ግን ይህን ሁሉ ትጠ​ብ​ቀው፥ በል​ብ​ዋም ታኖ​ረው ነበር።,ወማርያምሰ ተዐቅብ ዘንተ ኵሎ ነገረ ወትወድዮ ውስተ ልባ።,Mary committed these things to memory and considered them carefully. +እረ​ኞ​ችም እንደ ነገ​ሩ​አ​ቸው ባዩ​ትና በሰ​ሙት ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እያ​ከ​በ​ሩና እያ​መ​ሰ​ገኑ ተመ​ለሱ።ስለ ሕፃኑ መገ​ዘ​ርና ወደ ቤተ መቅ​ደስ መግ​ባት,ወተመይጡ ኖሎት እንዘ ይሴብሕዎ ወየአኵትዎ ለእግዚአብሔር በእንተ ኵሉ ዘርእዩ ወሰምዑ ዘከመ ይቤልዎሙ።ዘከመ ተገዝረ እግዚእ ኢየሱስ ወዘከመ አቀምዎ ውስተ ቤተ መቅደስ,"The shepherds returned home, glorifying and praising God for all they had heard and seen. Everything happened just as they had been told.Jesus’ circumcision, naming, and temple presentation" +ስም​ንት ቀን በተ​ፈ​ጸመ ጊዜም ሕፃ​ኑን ሊገ​ዝ​ሩት ወሰ​ዱት፤ በማ​ኅ​ፀ​ንዋ ሳት​ፀ​ን​ሰው መል​አኩ እን​ዳ​ወ​ጣ​ለ​ትም ስሙን ኢየ​ሱስ አሉት።,ወአመ ተፈጸመ ሰሙን ዕለት ወሰድዎ ለሕፃን ከመ ይግዝርዎ ወሰመይዎ ስሞ ኢየሱስ በከመ ሰመዮ መልአክ እምቅድመ ትፅንሶ በከርሣ።,"When eight days had passed, Jesus’ parents circumcised him and gave him the name Jesus. This was the name given to him by the angel before he was conceived." +የመ​ን​ጻ​ታ​ቸ​ውም ወራት በተ​ፈ​ጸመ ጊዜ እንደ ሙሴ ሕግ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ያቆ​ሙት ዘንድ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ወሰ​ዱት።,ወአመ ተፈጸመ መዋዕለ ንጽሖሙ በከመ ሕገ ሙሴ ወሰድዎ ኢየሩሳሌም ያቅምዎ ቅድመ እግዚአብሔር።,"When the time came for their ritual cleansing, in accordance with the Law from Moses, they brought Jesus up to Jerusalem to present him to the Lord." +“በኵር ሆኖ የሚ​ወ​ለድ ወንድ ልጅ ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ቀ​ደሰ ይባ​ላል” ተብሎ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕግ እንደ ተጻፈ፥,በከመ ጽሑፍ ውስተ ሕገ እግዚአብሔር «ኵሉ ተባዕት ዘይፈትሕ ማሕፀነ እሙ ቅዱሰ ይሰመይ ለእግዚአብሔር።», +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሕግ እንደ ታዘዘ ሁለት ዋኖስ ወይም ሁለት የር​ግብ ግል​ገ​ሎች ስለ እርሱ መሥ​ዋ​ዕት አድ​ር​ገው ያቀ​ር​ቡ​ለት ዘንድ።ስለ አረ​ጋ​ዊው ስም​ዖን,ወከመ ያብኡ መሥዋዕተ በእንቲኣሁ በከመ ተብህለ ውስተ ሕገ እግዚአብሔር «ዘውገ ማዕነቅ፥ ወእመአኮ ክልኤቲ ዕጕለ ርግብ።»በእንተ ስምዖን,"They offered a sacrifice in keeping with what’s stated in the Law of the Lord, A pair of turtledoves or two young pigeons.Simeon’s response to Jesus" +በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ስሙ ስም​ዖን የሚ​ባል አንድ ሰው ነበር፤ እር​ሱም ጻድ​ቅና ደግ ሰው ነበር፤ እር​ሱም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ደስ​ታ​ቸ​ውን ያይ ዘንድ ተስፋ ያደ​ርግ ነበር፤ መን​ፈስ ቅዱ​ስም ያደ​ረ​በት ነበር።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ በኢየሩሳሌም ዘስሙ ስምዖን ወውእቱ ጻድቅ ወየዋህ ወይሴፎ ይርአይ መድኀኒቶሙ ወፍሥሓሆሙ ለእስራኤል ወመንፈስ ቅዱስ ላዕሌሁ።,"A man named Simeon was in Jerusalem. He was righteous and devout. He eagerly anticipated the restoration of Israel, and the Holy Spirit rested on him." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም መሲሕ ሳያይ እን​ደ​ማ​ይ​ሞት መን​ፈስ ቅዱስ ገል​ጦ​ለት ነበር።,ወአርአዮ መንፈስ ቅዱስ ከመ ኢይመውት ዘእንበለ ይርአይ መሲሖ ለእግዚአብሔር።,The Holy Spirit revealed to him that he wouldn’t die before he had seen the Lord’s Christ. +መን​ፈ​ስም ወደ ቤተ መቅ​ደስ ወሰ​ደው፤ ዘመ​ዶ​ቹም በሕግ የተ​ጻ​ፈ​ውን ያደ​ር​ጉ​ለት ዘንድ ሕፃ​ኑን ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ወደ ቤተ መቅ​ደስ በአ​ገ​ቡት ጊዜ፥,ወወሰዶ መንፈስ ምኵራበ ወሶበ አብእዎ አዝማዲሁ ለሕፃን እግዚእ ኢየሱስ ከመ ይግበሩ ሎቱ ዘበሕጉ።,"Led by the Spirit, he went into the temple area. Meanwhile, Jesus’ parents brought the child to the temple so that they could do what was customary under the Law." +እርሱ ደግሞ ተቀ​ብሎ በክ​ንዱ ታቀ​ፈው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አመ​ሰ​ገ​ነው።,ተወክፎ ውእቱኒ፤ ወአንበሮ ውስተ ሕፅኑ ወባረኮ ለእግዚአብሔር ወይቤ፤,"Simeon took Jesus in his arms and praised God. He said," +እን​ዲ​ህም አለ፤ “አቤቱ፥ እንደ አዘ​ዝህ ዛሬ ባር​ያ​ህን በሰ​ላም ታሰ​ና​ብ​ተ​ዋ​ለህ።,ይእዜ ትስዕሮ ለገብርከ በሰላም እግዚኦ በከመ አዘዝከ።,"“Now, master, let your servant go in peace according to your word," +ዐይ​ኖች ትድ​ግ​ና​ህን አይ​ተ​ዋ​ልና።,እስመ ርእያ አዕይንትየ አድኅኖተከ።,because my eyes have seen your salvation. +በወ​ገ​ንህ ሁሉ ፊት ያዘ​ጋ​ጀ​ኸ​ውን፥,ዘአስተዳለውከ ቅድመ ኵሉ ሕዝብከ።,You prepared this salvation in the presence of all peoples. +ለአ​ሕ​ዛብ ብር​ሃ​ንን፥ ለወ​ገ​ንህ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ክብ​ርን ትገ​ልጥ ዘንድ።”,ከመ ትክሥት ብርሃነ ለአሕዛብ ወክብረ ለሕዝብከ እስራኤል።,It’s a light for revelation to the Gentilesand a glory for your people Israel.” +ዮሴ​ፍና እናቱ ግን በእ​ርሱ ላይ ስለ​ሚ​ና​ገ​ረው ያደ​ንቁ ነበር።,ወዮሴፍሰ ወእሙ ያነክሩ በእንተ ዘይነብብ ላዕሌሁ።,His father and mother were amazed by what was said about him. +ስም​ዖ​ንም ባረ​ካ​ቸው፤ እና​ቱን ማር​ያ​ም​ንም እን​ዲህ አላት፤ “እነሆ፥ ይህ ሕፃን ከእ​ስ​ራ​ኤል መካ​ከል ለብ​ዙ​ዎች ለመ​ው​ደ​ቃ​ቸ​ውና ለመ​ነ​ሣ​ታ​ቸው፥ ለሚ​ቃ​ወ​ሙ​ትም ምል​ክት ይሆን ዘንድ የተ​ሠ​የመ ነው፤,ወባረኮሙ ስምዖን ወይቤላ ለእሙ ማርያም ናሁ ዝንቱ ሕፃን ሥዩም ለድቀቶሙ ወለተንሥኦቶሙ ለብዙኃን እምውስተ እስራኤል ወለትእምርት በዘይትወቀሱ።,"Simeon blessed them and said to Mary his mother, “This boy is assigned to be the cause of the falling and rising of many in Israel and to be a sign that generates opposition" +ባንቺ ግን በል​ብሽ ፍላጻ ይገ​ባል፤ የብ​ዙ​ዎ​ቹን ዐሳብ ይገ​ልጥ ዘንድ።”ስለ ነቢ​ይቱ ሐና,ወለኪሰ ይበውእ ውስተ ልብኪ ኲናት ከመ ይክሥት ኅሊና ልቦሙ ለብዙኃን።በእንተ ሐና ነቢይት,so that the inner thoughts of many will be revealed. And a sword will pierce your innermost being too.”Anna’s response to Jesus +ከአ​ሴር ወገን የም​ት​ሆን የፋ​ኑ​ኤል ልጅ ሐና የም​ት​ባል ነቢ​ይት ነበ​ረች፤ አር​ጅ​ታም ነበር፤ ከድ​ን​ግ​ል​ና​ዋም በኋላ ከባል ጋር ሰባት ዓመት ኖረች።,ወሀለወት ሐና ነቢይት ወለተ ፋኑኤል እንተ እምነገደ አሴር ወኀለፈ መዋዕሊሃ ወምስለ ምታሰ ነበረት ሰብዐተ ክረምተ እምድኅረ ነበረት በድንግልናሃ።,"There was also a prophet, Anna the daughter of Phanuel, who belonged to the tribe of Asher. She was very old. After she married, she lived with her husband for seven years." +ሰማ​ንያ አራት ዓመ​ትም መበ​ለት ሆና ኖረች፤ በጾ​ምና በጸ​ሎ​ትም እያ​ገ​ለ​ገ​ለች፥ ቀንም ሆነ ሌሊት ከቤተ መቅ​ደስ አት​ወ​ጣም ነበር።,ወኮነት መዓስብተ ሰማንያ ወአርባዕተ ክረምተ ወኢትወፅእ እምኵራብ መዐልተ ወሌሊተ እንዘ ትትቀነይ በጾም ወበጸሎት።,She was now an +ያን​ጊ​ዜም ተነ​ሥታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገ​ነች፤ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም ድኅ​ነት ተስፋ ለሚ​ያ​ደ​ርጉ ሁሉ ስለ እርሱ ተና​ገ​ረች።,ወተንሥአት ሶቤሃ ወገነየት ወአእኰተቶ ለእግዚአብሔር ወነገረት በእንቲኣሁ ለኵሎሙ እለ ይሴፈዉ መድኀኒታ ለኢየሩሳሌም።,She approached at that very moment and began to praise God and to speak about Jesus to everyone who was looking forward to the redemption of Jerusalem.Jesus as a child in Nazareth +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሕግ የተ​ጻ​ፈ​ውን ሁሉ ከፈ​ጸሙ በኋላ ወደ ገሊላ ወደ ከተ​ማ​ቸው ወደ ናዝ​ሬት ተመ​ለሱ።,ወፈጺሞሙ ኵሎ ዘበሕገ እግዚአብሔር አተዉ ገሊላ ሀገሮሙ ናዝሬተ።,"When Mary and Joseph had completed everything required by the Law of the Lord, they returned to their hometown, Nazareth in Galilee." +ሕፃ​ኑም አደገ፤ በመ​ን​ፈ​ስም ጠነ​ከረ፤ ጥበ​ብ​ንም የተ​መላ ነበር፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ጸጋ በእ​ርሱ ላይ ነበ​ረች።በሊ​ቃ​ው​ንት መካ​ከል ስለ መገ​ኘቱ,ወልህቀ ሕፃን ወጸንዐ በመንፈስ ቅዱስ ወምሉእ ጥበበ ወፍጹም በጸጋ እግዚአብሔር ዘላዕሌሁ።ዘከመ ተረክበ እግዚእ ኢየሱስ ማእከለ ሊቃውንት,"The child grew up and became strong. He was filled with wisdom, and God’s favor was on him.Jesus in the temple at Passover" +ዘመ​ዶ​ቹም በየ​ዓ​መቱ ለፋ​ሲካ በዓል ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ይሄዱ ነበር።,ወየሐውሩ አዝማዲሁ ኢየሩሳሌም ለለዓመት ለበዓለ ፋሲካ።,Each year his parents went to Jerusalem for the Passover Festival. +ዐሥራ ሁለት ዓመ​ትም በሞ​ላው ጊዜ እንደ አስ​ለ​መዱ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ለበ​ዓል ወጡ።,ወአመ ኮኖ ፍጹመ ሎቱ ዐሠርቱ ወክልኤቱ ክረምት ዐርጉ ለበዓል ኢየሩሳሌም በከመ ያለምዱ።,When he was +ሥራ​ቸ​ው​ንም ጨር​ሰው ተመ​ለሱ፤ ሕፃኑ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ግን በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ቀርቶ ነበር፤ ዮሴ​ፍና እና​ቱም አላ​ወ​ቁም ነበር።,ወሰሊጦሙ ግብሮሙ አተዉ ገሊላ ሀገሮሙ ወሕፃንሰ እግዚእ ኢየሱስ ነበረ ኢየሩሳሌም ወኢያእመሩ ዮሴፍ ወእሙ።,"After the festival was over, they were returning home, but the boy Jesus stayed behind in Jerusalem. His parents didn’t know it." +በመ​ን​ገ​ድም ከሰ​ዎች ጋር ያለ መስ​ሎ​አ​ቸው ነበር፤ ያንድ ቀን መን​ገ​ድ​ንም ከሄዱ በኋላ ዕለ​ቱን ከዘ​መ​ዶቹ፥ ከሚ​ያ​ው​ቁ​ትም ዘንድ ፈለ​ጉት።,ወይመስሎሙ ከመ ዘበፍኖት ሀሎ ምስለ ሰብእ ወበጺሖሙ ኀሠሥዎ በዕለታ ኀበ አዝማዲሁ ወኀበ እለ የአምርዎ ወኢረከብዎ።,"Supposing that he was among their band of travelers, they journeyed on for a full day while looking for him among their family and friends." +ባላ​ገ​ኙ​ትም ጊዜ እየ​ፈ​ለ​ጉት ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ተመ​ለሱ።,ወሶበ ኢረከብዎ ተሠውጡ ኢየሩሳሌም እንዘ የኀሥሥዎ።,"When they didn’t find Jesus, they returned to Jerusalem to look for him." +ከዚ​ህም በኋላ በሦ​ስ​ተ​ኛው ቀን በቤተ መቅ​ደስ በሊ​ቃ​ው​ንት መካ​ከል ተቀ​ምጦ ሲሰ​ማ​ቸ​ውና ሲጠ​ይ​ቃ​ቸው አገ​ኙት።,ወእምዝ በሣልስታ ረከብዎ በምኵራብ እንዘ ይነብር በማእከለ ሊቃውንት ወያጸምዖሙ ወይሴአሎሙ።,"After three days they found him in the temple. He was sitting among the teachers, listening to them and putting questions to them." +የሰ​ሙ​ትም ሁሉ አስ​ተ​ዋ​ይ​ነ​ቱ​ንና አመ​ላ​ለ​ሱን ያደ​ንቁ ነበር።,ወያነክርዎ ኵሎሙ እለ ሰምዕዎ ጥበቦ ወአውሥኦቶ።,Everyone who heard him was amazed by his understanding and his answers. +በአ​ዩ​ትም ጊዜ ደነ​ገጡ፤ እና​ቱም፥ “ልጄ፥ ለምን እን​ዲህ አደ​ረ​ግ​ኸን? እነሆ አባ​ት​ህም፥ እኔም ስን​ፈ​ል​ግህ ደከ​ምን” አለ​ችው።,ወሶበ ርእይዎ ደንገፁ ወትቤሎ እሙ ወልድየ ለምንት ከመዝ ረሰይከነ እስመ ናሁ አቡከኒ ወአነኒ ሰራሕነ እንዘ ነኀሠሥከ።,"When his parents saw him, they were shocked.His mother said, “Child, why have you treated us like this? Listen! Your father and I have been worried. We’ve been looking for you!”" +እር​ሱም፥ “ለምን ትፈ​ል​ጉ​ኛ​ላ​ችሁ? በአ​ባቴ ቤት ልኖር እን​ደ​ሚ​ገ​ባኝ አላ​ወ​ቃ​ች​ሁ​ምን?” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ለምንት ተኀሥሡኒ ኢያእመርክሙኑ ከመ ይደልወኒ አሀሉ ውስተ ዘአቡየ ቤት።,"Jesus replied, “Why were you looking for me? Didn’t you know that it was necessary for me to be in my Father’s house?”" +እነ​ርሱ ግን የነ​ገ​ራ​ቸ​ውን ቃል አላ​ስ​ተ​ዋ​ሉም።,ወእሙንቱሰ ኢለበዉ ቃሎ ዘይቤሎሙ።,But they didn’t understand what he said to them. +ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ሂዶ ወደ ናዝ​ሬት ወረደ፤ ይታ​ዘ​ዝ​ላ​ቸ​ውም ነበር፤ እናቱ ግን ይህን ሁሉ ነገር ትጠ​ብ​ቀው፥ በል​ብ​ዋም ታኖ​ረው ነበር።,ወሖረ ወወረደ ምስሌሆሙ ናዝሬተ ወኮነ ይትኤዘዝ ሎሙ ወእሙሰ ተዐቅብ ዘንተ ኵሎ ነገረ ወትወድዮ ውስተ ልባ።,Jesus went down to Nazareth with them and was obedient to them. His mother cherished every word in her heart. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ፥ በሰ​ውም ዘንድ፥ በጥ​በ​ብና በአ​ካል በሞ​ገ​ስም አደገ።,ወእግዚእ ኢየሱስ ልህቀ ወዐብየ በጥበብ ወበምክር ወበጸጋ በኀበ እግዚአብሔር ወበኀበ ሰብእ።,"Jesus matured in wisdom and years, and in favor with God and with people." +,,-year-old widow. She never left the temple area but worshipped God with fasting and prayer night and day. +ከዚ​ህም በኋላ በአ​ንድ ቀን ሕዝ​ቡን በመ​ቅ​ደስ ሲያ​ስ​ተ​ም​ራ​ቸው፥ ወን​ጌ​ል​ንም ሲነ​ግ​ራ​ቸው፥ የካ​ህ​ናት አለ​ቆች፥ ጻፎ​ችና ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ተነ​ሡ​በት።,ወእምዝ አሐተ ዕለተ እንዘ ይሜህሮሙ ለሕዝብ በምኵራብ ወይነግሮሙ ቆሙ ላዕሌሁ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወረበናት።,"On one of the days when Jesus was teaching the people in the temple and proclaiming the good news, the chief priests, legal experts, and elders approached him." +“ይህን በማን ሥል​ጣን ታደ​ር​ጋ​ለህ? ይህ​ንስ እን​ድ​ታ​ደ​ርግ ማን ፈቀ​ደ​ልህ? እስኪ ንገ​ረን” አሉት።,ወይቤልዎ ንግረነ በመባሕተ መኑ ትገብር ዘንተ ወመኑ አብሐከ ትግበር ከመዝ።,"They said, “Tell us: What kind of authority do you have for doing these things? Who gave you this authority?”" +እር​ሱም መልሶ፥ “እኔም አን​ዲት ነገ​ርን እጠ​ይ​ቃ​ች​ኋ​ለሁ፤ ንገ​ሩኝ፤,ወአውሥአ ወይቤሎሙ እሴአለክሙ አነሂ አሐተ ነገረ ወንግሩኒ።,"He replied, “I have a question for you. Tell me:" +የዮ​ሐ​ንስ ጥም​ቀት ከወ​ዴት ናት? ከሰ​ማይ ናትን? ወይስ ከሰው?” አላ​ቸው።,ጥምቀቱ ለዮሐንስ እምአይቴ ይእቲ እምሰማይኑ ወሚመ እምሰብእ።,Was John’s baptism of heavenly or of human origin?” +እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም እን​ዲህ ተባ​ባሉ፤ “ከሰ​ማይ ነው ብን​ለው ለምን አላ​መ​ና​ች​ሁ​ትም? ይለ​ናል።,ወተባሀሉ በበይናቲሆሙ እመሂ ንብሎ እምሰማይ ይብለነ እፎ ኢአመንክምዎ።,"They discussed among themselves, “If we say, ‘It’s of heavenly origin,’ he’ll say, ‘Why didn’t you believe him?’" +ከሰው ነው ብን​ለ​ውም ሕዝቡ ሁሉ በድ​ን​ጋይ ይወ​ግ​ሩ​ናል፤ ሁሉም ዮሐ​ንስ ነቢይ እንደ ሆነ አም​ነ​ው​በ​ታ​ልና።,ወእመሂ ንብሎ እምሰብእ ይዌግሩነ ኵሉ ሕዝብ እስመ ኵሎሙ ተአመንዎ ለዮሐንስ ከመ ነቢይ ውእቱ።,"But if we say, ‘It’s of human origin,’ all the people will stone us to death because they are convinced that John was a prophet.”" +ከወ​ዴት እንደ ሆነች አና​ው​ቅም” ብለው መለ​ሱ​ለት።,ወአውሥእዎ ወይቤልዎ ኢነአምር እምኀበ ኮነት።,They answered that they didn’t know where it came from. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እኔም ይህን በማን ሥል​ጣን እን​ደ​ማ​ደ​ርግ አል​ነ​ግ​ራ​ች​ሁም” አላ​ቸው።ስለ ወይን ጠባ​ቂ​ዎች,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አነሂ ኢይነግረክሙ በመባሕተ መኑ እገብር ከመዝ።በእንተ ዐቀበተ ወይን,"Then Jesus replied, “Neither will I tell you what kind of authority I have to do these things.”Parable of the tenant farmers" +ለሕ​ዝ​ቡም ይህን ምሳሌ ይመ​ስ​ል​ላ​ቸው ጀመረ፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “አንድ ሰው ወይን ተከለ፤ መጭ​መ​ቂ​ያም አስ​ቈ​ፈረ፤ ግን​ብም ሠራ​ለት፤ ለገ​ባ​ሮ​ችም ሰጥቶ ወደ ሩቅ ሀገር ሄደ፤ ሳይ​መ​ለ​ስም ዘገየ።,ወአኀዘ ይመስል ሎሙ ለሕዝብ ዘንተ ምሳሌ ወይቤሎሙ ብእሲ ተከለ ወይነ ወሤመ ሎቱ ዐቀብተ ለወይኑ ወአክረየ ምክያደ ወሐነጸ ማኅፈደ ወነገደ ርኁቀ ብሔረ ወጐንደየ አቲወ።,"Jesus told the people this parable: “A certain man planted a vineyard, rented it to tenant farmers, and went on a trip for a long time." +የመ​ከሩ ወራት በሆነ ጊዜም ወደ ገባ​ሮቹ፥ ከወ​ይኑ ፍሬ ይል​ኩ​ለት ዘንድ አገ​ል​ጋ​ዩን ላከ፤ ገባ​ሮቹ ግን አገ​ል​ጋ​ዩን ደብ​ድ​በው ባዶ እጁን ሰደ​ዱት።,ወአመ ኮነ ጊዜ ፍሬሁ ፈነወ ገብሮ ኀበ ዐቀብተ ወይን ከመ ይፈንዉ ሎቱ እምፍሬ ወይኑ ወዘበጥዎ ዐቀብተ ወይን ለገብሩ ወፈነውዎ ዕራቆ።,"When it was time, he sent a servant to collect from the tenants his share of the fruit of the vineyard. But the tenants sent him away, beaten and empty-handed." +ዳግ​መ​ኛም ሌላ​ውን አገ​ል​ጋ​ዩን ላከ፤ እር​ሱ​ንም ደብ​ድ​በ​ውና አዋ​ር​ደው ባዶ እጁን ሰደ​ዱት።,ወዳግመ ፈነወ ካልአኒ ገብሮ ወኪያሁኒ ዘበጥዎ ወአኅሠርዎ ወፈነውዎ ዕራቆ።,"The man sent another servant. But they beat him, treated him disgracefully, and sent him away empty-handed as well." +ደግሞ ሦስ​ተ​ኛ​ውን አገ​ል​ጋ​ዩን ላከ፤ እር​ሱ​ንም አቍ​ስ​ለው ሰደ​ዱት።,ወካዕበ ፈነወ ሣልሰኒ ገብሮ ወኪያሁኒ ፈቅእዎ ወሰደድዎ።,He sent a third servant. They wounded this servant and threw him out. +የወ​ይኑ ባለ​ቤ​ትም፦ እን​ግ​ዲህ ምን ላድ​ርግ? ምና​ል​ባት እር​ሱን እንኳ አይ​ተው ያፍሩ እንደ ሆነ የም​ወ​ደ​ውን ልጄን ልላክ ብሎ ላከው።,ወይቤ በዓለ ዓጸደ ወይን ምንተ እንከ እሬሲ እፌኑ ወልድየ ዘአፈቅር ለእመ ኪያሁ ርእዮሙ የኀፍሩ ወፈነዎ።,"The owner of the vineyard said, ‘What should I do? I’ll send my son, whom I love dearly. Perhaps they will respect him.’" +ገባ​ሮ​ቹም ባዩት ጊዜ ወራሹ ይህ ነው፤ ኑ፥ እን​ግ​ደ​ለ​ውና ርስ​ቱን እን​ው​ሰድ ብለው ተማ​ከሩ።,ወሶበ ርእይዎ ዐቀብተ ወይን ተማከሩ ወይቤሉ ዝንቱ ውእቱ ወራሲሁ ንዑ ንቅትሎ ወንርከብ ርስቶ።,"But when they saw him, they said to each other, ‘This is the heir. Let’s kill him so the inheritance will be ours.’" +ከወ​ይኑ ቦታም ወደ ውጭ አው​ጥ​ተው ገደ​ሉት።,ወአውፅእዎ አፍኣ እምዐጸደ ወይን ወቀተልዎ።,They threw him out of the vineyard and killed him. What will the owner of the vineyard do to them? +የወ​ይኑ ባለ​ቤት በመጣ ጊዜ እን​ግ​ዲህ ምን ያደ​ር​ጋ​ቸ​ዋል? ይመ​ጣል፤ እነ​ዚ​ያ​ንም ገባ​ሮች ይገ​ድ​ላ​ቸ​ዋል፤ ወይ​ኑ​ንም ለሌ​ሎች ገባ​ሮች ይሰ​ጣል፤” ቃሉ​ንም ሰም​ተው፥ “አይ​ሆ​ንም፤ እን​ዲህ አይ​ደ​ረ​ግም” አሉ።,ወሶበ መጽአ በዓለ ዐጸደ ወይን ምንተ እንከ ይሬስዮሙ ይመጽእ ወይቀትሎሙ ለእልክቱ ዐቀብተ ዐጸደ ወይን ወይሁብ ወይኖ ለካልኣን ወሰሚዖሙ ቃሎ ይቤሉ ሐሰ ኢይከውን ከመዝ።,"He will come and destroy those tenants and give the vineyard to others.”When the people heard this, they said, “May this never happen!”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ተመ​ለ​ከ​ተና እን​ዲህ አላ​ቸው፤ “ግን​በ​ኞች የና​ቁ​አት ድን​ጋይ እር​ስዋ የማ​ዕ​ዘን ራስ ሆነች፥ የሚ​ለው ጽሑፍ ምን​ድ​ነው?,ወነጸሮሙ ወይቤሎሙ ምንትኑመ ጽሑፍ ዘይብል «እብን እንተ መነንዋ ነደቅት ይእቲ ኮነት ውስተ ርእሰ ማዕዘንት።»,"Staring at them, Jesus said, “Then what is the meaning of this text of scripture:The stone that the builders rejected has become the cornerstone?" +በዚ​ያች ድን​ጋይ ላይ የወ​ደቀ ሁሉ ይቀ​ጠ​ቀ​ጣል፤ እር​ስ​ዋም የወ​ደ​ቀ​ች​በ​ትን ታደ​ቅ​ቀ​ዋ​ለች።”,ወኵሉ ዘወድቀ ዲበ ይእቲ እብን ይትቀጠቀጥ ወለዘኒ ወድቀት ላዕሌሁ ትቀጥቅጦ።,Everyone who falls on that stone will be crushed. And the stone will crush the person it falls on.” +ያን ጊዜም የካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችና ጻፎች ሊይ​ዙት ወደዱ፤ ይህን ስለ እነ​ርሱ እንደ መሰለ ዐው​ቀ​ዋ​ልና፤ ነገር ግን ሕዝ​ቡን ፈሩ​አ​ቸው።ለቄ​ሣር ግብር ስለ መስ​ጠት,ወፈቀዱ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት የአኀዝዎ ሶቤሃ ወፈርህዎሙ ለሕዝብ እስመ አእመሩ ከመ በእንቲኣሆሙ መሰለ ከመዝ።በእንተ ውሂበ ጸባሕት,The legal experts and chief priests wanted to arrest him right then because they knew he had told this parable against them. But they feared the people.An attempt to trap Jesus +ከእ​ነ​ር​ሱም ተለ​ይ​ተው ከሄዱ በኋላ፥ የሚ​ጠ​ባ​በ​ቁ​ትን አዘ​ጋ​ጁ​ለት፤ በአ​ነ​ጋ​ገ​ሩም ያስ​ቱት ዘንድ ወደ መኳ​ን​ን​ትና ወደ መሳ​ፍ​ንት አሳ​ል​ፈው ሊሰ​ጡት ራሳ​ቸ​ውን የሚ​ያ​መ​ጻ​ድቁ ሰላ​ዮ​ችን ወደ እርሱ ላኩ።,ወተግኂሦሙ እምኔሁ አጽንሑ ሎቱ እለ ይትዐቀብዎ ወፈነዉ ኀቤሁ ሰብአ ዐይን እለ ያጸድቁ ርእሶሙ ከመ ያስሕትዎ በቃሉ ወከመ ያግብእዎ ለመኳንንት ወለመሳፍንት።,The legal experts and chief priests were watching Jesus closely and sent spies who pretended to be sincere. They wanted to trap him in his words so they could hand him over to the jurisdiction and authority of the governor. +እነ​ር​ሱም እን​ዲህ ብለው ጠየ​ቁት፥ “መም​ህር ሆይ፥ አንተ እው​ነት እን​ደ​ም​ት​ና​ገ​ርና እን​ደ​ም​ታ​ስ​ተ​ምር፥ ፊት አይ​ተ​ህም እን​ደ​ማ​ታ​ዳላ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም መን​ገድ በቀ​ጥታ እን​ደ​ም​ታ​ስ​ተ​ምር እና​ው​ቃ​ለን።,ወተሰእልዎ ወይቤልዎ ሊቅ ነአምር ከመ ጽድቀ ትነግር ወትሜህር ወኢታደሉ ለገጽ ወርቱዐ ትሜህር ፍኖተ እግዚአብሔር።,"They asked him, “Teacher, we know that you are correct in what you say and teach. You don’t show favoritism but teach God’s way as it really is." +ለቄ​ሣር ግብር መስ​ጠት ይገ​ባል? ወይስ አይ​ገ​ባም?”,ይከውነነሁ ነሀብ ጸባሕተ ለቄሳር ወሚመ አልቦኑ።,Does the Law allow people to pay taxes to Caesar or not?” +ተን​ኰ​ላ​ቸ​ው​ንም ዐውቆ፥ “ለምን ትፈ​ት​ኑ​ኛ​ላ​ችሁ? ገን​ዘ​ቡን አሳ​ዩኝ” አላ​ቸው።,ወአእመሮሙ ትምይንቶሙ ወይቤሎሙ ለምንት ታሜክሩኒ አርእዩኒ ዲናረ።,"Since Jesus recognized their deception, he said to them," +አም​ጥ​ተ​ውም አሳ​ዩት፤ “መልኩ፥ ጽሕ​ፈ​ቱስ የማ​ነው?” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “የቄ​ሣር ነው” ብለው መለ​ሱ​ለት።,ወአምጽኡ ወአርአይዎ ወይቤሎሙ ዘመኑ መልክዑ ወመጽሐፉ ወአውሥእዎ ወይቤልዎ ዘቄሳር።,"“Show me a coin.Whose image and inscription does it have on it?”“Caesar’s,” they replied." +እር​ሱም፥ “እን​ኪ​ያስ የቄ​ሣ​ርን ለቄ​ሣር፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስጡ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ሀቡ ዘቄሳር ለቄሳር ወዘእግዚአብሔር ለእግዚአብሔር።,"He said to them, “Give to Caesar what belongs to Caesar and to God what belongs to God.”" +በሕ​ዝ​ቡም ሁሉ ፊት በአ​ነ​ጋ​ገሩ ማሳ​ሳት ተሳ​ና​ቸው፤ መል​ሱ​ንም አድ​ን​ቀው ዝም አሉ።ስለ ትን​ሣኤ ሙታን,ወስእንዎ አስሕቶቶ በቃሉ በቅድመ ኵሉ ሕዝብ ወአንከሩ ሣእሣአ አፉሁ ወአውሥኦቶ ወአርመሙ።በእንተ ሰዱቃውያን ወትንሣኤ ሙታን,"They couldn’t trap him in his words in front of the people. Astonished by his answer, they were speechless.Question about the resurrection" +“ሙታን አይ​ነ​ሡም” ከሚሉ ከሰ​ዱ​ቃ​ው​ያ​ንም አን​ዳ​ንድ ሰዎች ወደ እርሱ መጡ።,ወመጽኡ ኀቤሁ ሰዱቃውያን እለ ይብሉ ኢየሐይዉ ምዉታን።,"Some Sadducees, who deny that there’s a resurrection, came to Jesus and asked," +እነ​ር​ሱም እን​ዲህ ብለው ጠየ​ቁት፥ “መም​ህር ሆይ፥ ሙሴ፦ ‘ወን​ድሙ ልጅ ሳይ​ወ​ልድ ሚስ​ቱን ትቶ የሞ​ተ​በት ሰው ቢኖር ወን​ድሙ ሚስ​ቱን አግ​ብቶ ለወ​ን​ድሙ ዘር ይተካ’ ሲል ጽፎ​ል​ናል።,ወተስእልዎ ወይቤልዎ ሊቅ ሙሴ ጸሐፈ ለነ እንዘ ይብል «ለእመቦ ብእሲ ዘሞተ እኁሁ ወኀደገ ብእሲቶ እንዘ አልቦ ውሉድ ያውስባ እኁሁ ለብእሲቱ ወያቅም ዘርዐ ለእኁሁ።»,"“Teacher, Moses wrote for us that if a man’s brother dies leaving a widow but no children, the brother must marry the widow and raise up children for his brother." +እን​ግ​ዲህ ከእኛ ዘንድ ሰባት ወን​ድ​ማ​ማ​ቾች ነበሩ፤ ታላቁ ሚስት አግ​ብቶ ልጅ ሳይ​ወ​ልድ ሞተ።,ወሀለዉ እንከ ኅቤነ ሰብዐቱ አኀው ወአውሰበ ዘይልኅቅ ብእሲተ ወሞተ እንዘ አልቦ ውሉድ።,Now there were seven brothers. The first man married a woman and then died childless. +እን​ደ​ዚ​ሁም ሁለ​ተ​ኛው አገ​ባት፤ እር​ሱም ልጅ ሳይ​ወ​ልድ ሞተ፤,ወከማሁ አውሰባ ካልኡሂ ወኢወለደ ወከማሁ ሣልሱሂ ወኢኀደጉ ውሉደ።,The second +ሦስ​ተ​ኛ​ውም አገ​ባት፤ እን​ዲ​ሁም ሰባቱ ሁሉ አገ​ቡ​አት፤ ልጅ ሳይ​ወ​ል​ዱም ሞቱ።,ወሰብዓቲሆሙ ከማሁ አውሰብዋ ወሞቱ እንዘ አልቦሙ ውሉድ።,"and then the third brother married her. Eventually all seven married her, and they all died without leaving any children." +ከሁ​ሉም በኋላ ያቺ ሴት ሞተች።,ወድኅረ ኵሎሙ ሞተት ይእቲ ብእሲት።,"Finally, the woman died too." +እን​ግ​ዲህ ሙታን በሚ​ነ​ሡ​በት ጊዜ ከእ​ነ​ርሱ ለማ​ን​ኛው ሚስት ትሆ​ና​ለች? ሰባ​ቱም ሁሉ አግ​ብ​ተ​ዋት ነበ​ርና።”,ወአመ የሐይዉ እንከ ምዉታን ለመኑ እምኔሆሙ ትከውኖ ብእሲተ እስመ ናሁ ሰብዓቲሆሙ አውሰብዋ።,"In the resurrection, whose wife will she be? All seven were married to her.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “የዚህ ዓለም ልጆች ያገ​ባሉ፥ ይጋ​ባ​ሉም፤ ይወ​ል​ዳሉ፥ ይዋ​ለ​ዳ​ሉም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ውሉደ ዝንቱ ዓለም ያወስቡ ወይትዋሰቡ ወይወልዱ ወይትዋለዱ።,"Jesus said to them, “People who belong to this age marry and are given in marriage." +ያን ዓለ​ምና የሙ​ታ​ንን ትን​ሣኤ ሊወ​ርሱ የሚ​ገ​ባ​ቸው እነ​ዚያ ግን አያ​ገ​ቡም፤ አይ​ጋ​ቡም።,ወእለሰ ይደልዎሙ ይርከብዎ ለዝክቱ ዓለም አመ የሐይዉ ሙታን ኢያወስቡ ወኢይትዋሰቡ።,"But those who are considered worthy to participate in that age, that is, in the age of the resurrection from the dead, won’t marry nor will they be given in marriage." +እን​ግ​ዲህ ወዲህ ሞት የለ​ባ​ቸ​ውም፤ እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መላ​እ​ክት ናቸው እንጂ፤ የት​ን​ሣኤ ልጆ​ችም ስለ​ሆኑ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጆች ይሆ​ናሉ።,ወኢይትከሀሎሙ እንከ መዊት አላ ከመ መላእክተ እግዚአብሔር እሙንቱ ወውሉደ እግዚአብሔር ይከውኑ ወውሉደ ሕይወት እሙንቱ።,"They can no longer die, because they are like angels and are God’s children since they share in the resurrection." +ሙታን እን​ደ​ሚ​ነ​ሡስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፦ ‘እኔ የአ​ብ​ር​ሃም አም​ላክ፥ የይ​ስ​ሐ​ቅም አም​ላክ፥ የያ​ዕ​ቆ​ብም አም​ላክ ነኝ’ ብሎ በቍ​ጥ​ቋ​ጦው ዘንድ እንደ አነ​ጋ​ገ​ረው ሙሴ ተና​ግ​ሮ​አል።,ወከመሰ የሐይዉ ሙታን ሙሴሂ ነገረ ዘከመ ይቤሎ እግዚአብሔር በኀበ ዕፀ ጳጦስ አነ ውእቱ አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ ወአምላከ ያዕቆብ።,"Even Moses demonstrated that the dead are raised—in the passage about the burning bush, when he speaks of the Lord as the God of Abraham, the God of Isaac, and the God of Jacob." +እን​ኪ​ያስ የሕ​ያ​ዋን አም​ላክ እንጂ የሙ​ታን አም​ላክ አይ​ደ​ለም፤ ሁሉም በእ​ርሱ ዘንድ ሕያ​ዋን ናቸ​ውና።”,ኢኮነኬ አምላከ ሙታን አላ አምላከ ሕያዋን ውእቱ እስመ ኵሎሙ ሕያዋን እሙንቱ በኀቤሁ።,He isn’t the God of the dead but of the living. To him they are all alive.” +ከጻ​ፎ​ችም ወገን የሆኑ ሰዎች፥ “መም​ህር ሆይ፥ መል​ካም ብለ​ሃል” ብለው መለሱ።,ወአውሥኡ ሰብእ እምጸሐፍት ወይቤሉ ሊቅ ሠናየ ትቤ።,"Some of the legal experts responded, “Teacher, you have answered well.”" +ከዚያ ወዲህ ግን ሊጠ​ይ​ቀው የደ​ፈረ ማንም የለም።ስለ መሲሕ የቀ​ረበ ጥያቄ,ወአልቦ እንከ መኑሂ ዘተኀበለ ይሰአሎ።ዘከመ ተስእሎሙ እግዚእነ ለፈሪሳውያን,No one dared to ask him anything else. +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ክር​ስ​ቶ​ስን እን​ዴት የዳ​ዊት ልጅ ይሉ​ታል?,ወይቤሎሙ እፎኑ ይብልዎ ለክርስቶስ ወልደ ዳዊት።,"Jesus said to them, “Why do they say that the Christ is David’s son?" +እርሱ ራሱ ዳዊት በመ​ዝ​ሙር መጽ​ሐፍ ‘ጌታ ጌታ​ዬን በቀኜ ተቀ​መጥ፥,ወለሊሁ ዳዊት ይቤ በመጽሐፈ መዝሙር «ይቤሎ እግዚእ ለእግዚእየ ንበር በየማንየ,"David himself says in the scroll of Psalms,The Lord said to my lord, ‘Sit at my right side" +ጠላ​ቶ​ች​ህን ከእ​ግ​ርህ ጫማ በታች እስከ አደ​ር​ጋ​ቸው ድረስ’ ብሏል።,እስከ አገብኦሙ ለጸላእትከ ታሕተ መከየደ እገሪከ።»,until I make your enemies a footstool for your feet.’ +እን​ግ​ዲህ እርሱ ራሱ ዳዊት ‘ጌታዬ’ ያለው እን​ዴት ልጁ ይሆ​ናል?”ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱን ስለ ማስ​ጠ​ን​ቀቁ,ዘለሊሁ እንከ ዳዊት እግዚእየ ይቤሎ እፎ እንከ ይከውኖ ወልዶ።,"Since David calls him ‘Lord,’ how can he be David’s son?”Jesus condemns the legal experts" +ሕዝ​ቡም ሲሰሙ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱን እን​ዲህ አላ​ቸው።,ወእንዘ ኵሎሙ ሕዝብ ይሰምዑ ይቤሎሙ ለአርዳኢሁ።,"In the presence of all the people, Jesus said to his disciples," +“ልብ​ሳ​ቸ​ውን አን​ዘ​ር​ፍ​ፈው ወዲያ ወዲህ ማለ​ትን ከሚሹ፥ በገ​በያ እጅ መነ​ሣ​ት​ንና በአ​ደ​ባ​ባይ ፊት ለፊት፥ በማ​ዕ​ድም ጊዜ በከ​በ​ሬታ መቀ​መጫ መቀ​መ​ጥን ከሚ​ወዱ ጻፎች ተጠ​በቁ።,ተዐቀብዎሙ ለጸሐፍት እለ ይፈቅዱ ያንሶስዉ ተላቢሶሙ ወያፈቅሩ ተአምኆ በምሥያጣት ወነቢረ ፍጽም በውስተ አዕዋዳት ወርእሰ ምርፋቃት በውስተ ምሳሓት።,“Watch out for the legal experts. They like to walk around in long robes. They love being greeted with honor in the markets. They long for the places of honor in the synagogues and at banquets. +የመ​በ​ለ​ቶ​ችን ገን​ዘብ የሚ​በሉ፥ ለም​ክ​ን​ያት ጸሎ​ት​ንም የሚ​ያ​ስ​ረ​ዝሙ እነ​ዚህ ታላቅ ፍር​ድን ይቀ​በ​ላሉ።”,እለ ይውኅጥዎን ለአብያተ መበለታት ወለምክንያት ያነውኁ ጸሎተ እሙንቱ ይነሥኡ ዘየዐቢ ኵነኔ።,"They are the ones who cheat widows out of their homes, and to show off they say long prayers. They will be judged most harshly.”" +በሙ​ዳየ ምጽ​ዋቱ መባ​ቸ​ውን የሚ​ያ​ገቡ ባለ​ጠ​ጎ​ችን አየ።,ወነጸረ ወርእየ አብዕልተ ዘያበውኡ መባኦሙ ውስተ ሙዳየ ምጽዋት።,"Looking up, Jesus saw rich people throwing their gifts into the collection box for the temple treasury." +አን​ዲት ድሃ መበ​ለ​ትም ሁለት መሐ​ለቅ ስታ​ስ​ገባ አየ።,ወርእየ ዕቤረ መበለተ እንዘ ታበውእ ክልኤ ጸራይቀ።,He also saw a poor widow throw in two small copper coins worth a penny. +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ ይህቺ ድሃ መበ​ለት ከሁሉ ይልቅ አብ​ዝታ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መባ አገ​ባች።,ወይቤሎሙ አማን እብለክሙ ከመ ዛቲ ዕቤር ነዳይት አብዝኀት አብኦ መባአ ለእግዚአብሔር።,"He said, “I assure you that this poor widow has put in more than them all." +እነ​ዚህ ሁሉ ከተ​ረ​ፋ​ቸው ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መባ አግ​ብ​ተ​ዋ​ልና፤ ይህቺ ግን ከድ​ህ​ነቷ ያላ​ትን ጥሪ​ቷን ሁሉ አገ​ባች።”ስለ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና ስለ ቤተ መቅ​ደስ መፍ​ረስ,እስመ እሉ ኵሎሙ እምተረፎሙ አብኡ መባአ ለእግዚአብሔር ወዛቲሰ እምተጽናሳ ኵሎ ጥሪታ ዘባ አብአት።በእንተ ንሥተተ ቤተ መቅደስ ወሙስናሃ ለኢየሩሳሌም,All of them are giving out of their spare change. But she from her hopeless poverty has given everything she had to live on.”The temple’s fate +ስለ ቤተ መቅ​ደ​ስም ድን​ጋዩ ያማረ ነው፥ አሠ​ራ​ሩ��� ያጌጠ ነው የሚ​ሉት ነበሩ።,ወቦ እለ ይቤልዎ በእንተ ቤተ መቅደስ ሠናይ እበኒሁ ወሥርግው ንድቁ።,"Some people were talking about the temple, how it was decorated with beautiful stones and ornaments dedicated to God. Jesus said," +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ይህን ታያ​ላ​ች​ሁን? በእ​ዚህ ቦታ ድን​ጋይ በድ​ን​ጋይ ላይ የማ​ይ​ተ​ው​በ​ትና ሳይ​ፈ​ርስ የማ​ይ​ቀ​ር​በት ዘመን ይመ​ጣል።”,ወይቤሎሙ ትሬእዩኑ ዘንተ ይመጽእ መዋዕል አመ ኢይትኀደግ ዝየ እብን ዲበ እብን ዘኢይትነሠት።,"“As for the things you are admiring, the time is coming when not even one stone will be left upon another. All will be demolished.”" +እነ​ር​ሱም፥ “መም​ህር ሆይ፥ ይህ መቼ ይደ​ረ​ጋል? ይህስ የሚ​ሆ​ን​በት ጊዜው፥ ምል​ክ​ቱስ ምን​ድን ነው?” ብለው ጠየ​ቁት።,ወተስእልዎ ወይቤልዎ ሊቅ ማእዜ ይከውን ዝንቱ ወምንት ተአምሪሁ አመ ይከውን ዝንቱ።,"They asked him, “Teacher, when will these things happen? What sign will show that these things are about to happen?”" +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ብዙ​ዎች እኔ ክር​ስ​ቶስ ነኝ፤ ጊዜ​ውም ደር​ሶ​አል እያሉ በስሜ ይመ​ጣ​ሉና እን​ዳ​ያ​ስ​ቱ​አ​ችሁ ተጠ​ን​ቀቁ፤ እነ​ር​ሱ​ንም ተከ​ት​ላ​ችሁ አት​ሂዱ።,ወይቤሎሙ ዑቁ ኢያስሕቱክሙ ብዙኃን ይመጽኡ በስምየ እንዘ ይብሉ አነ ውእቱ ክርስቶስ ወበጽሐ ዕድሜሁ ወኢትሑሩ ወኢትትልውዎሙ።,"Jesus said, “Watch out that you aren’t deceived. Many will come in my name, saying, ‘I’m the one!’ and ‘It’s time!’ Don’t follow them." +ጦር​ነ​ት​ንና ጠብን፥ ክር​ክ​ር​ንም በሰ​ማ​ችሁ ጊዜ አት​ደ​ን​ግጡ፤ አስ​ቀ​ድሞ ይህ ይሆን ዘንድ ግድ ነውና፤ ነገር ግን ወዲ​ያው የሚ​ፈ​ጸም አይ​ደ​ለም።”,ወአመ ሰማዕክሙ ቀትለ ወሀከከ ኢትደንግፁ እስመ ይከውን ቅድመ ከመዝ ወባሕቱ አኮ ሶቤሃ ዘየኀልቅ።,"When you hear of wars and rebellions, don’t be alarmed. These things must happen first, but the end won’t happen immediately.”" +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ሕዝብ በሕ​ዝብ ላይ፥ ነገ​ሥ​ታ​ትም በነ​ገ​ሥ​ታት ላይ ይነ​ሣሉ።,ወይቤሎሙ ይትነሥኡ ሕዝብ ዲበ ሕዝብ ወነገሥት ዲበ ነገሥት።,"Then Jesus said to them, “Nations and kingdoms will fight against each other." +በየ​ሀ​ገሩ ታላቅ የም​ድር መነ​ዋ​ወ​ጥና ራብ፥ በሰ​ውም ላይ በሽ​ታና ፍር​ሀት ይመ​ጣል፤ በሰ​ማ​ይም ታላቅ ምል​ክት ይሆ​ናል።,ወይመጽእ ዐቢይ ድልቅልቅ ወረኃብ በበብሔሩ ወፍርሀት ላዕለ ሰብእ ወተኣምር ዐቢይ ይከውን እምሰማይ።,There will be great earthquakes and wide-scale food shortages and epidemics. There will also be terrifying sights and great signs in the sky. +ከዚ​ህም ሁሉ አስ​ቀ​ድሞ ይይ​ዙ​አ​ች​ኋል፤ ወደ አደ​ባ​ባ​ዮ​ችም ይወ​ስ​ዱ​አ​ች​ኋል፤ ያሳ​ድ​ዱ​አ​ች​ኋል፤ ያስ​ሩ​አ​ች​ኋል፤ ስለ ስሜም ወደ ነገ​ሥ​ታ​ትና ወደ መሳ​ፍ​ንት ይወ​ስ​ዱ​አ​ች​ኋል።,ወእምቅድመ ዝንቱ ኵሉ ይእኅዙክሙ ወይወስዱክሙ አዕዋዳተ ወይሰድዱክሙ ወይሞቅሑክሙ ወይወሰዱክሙ ኀበ ነገሥት ወመሳፍንት በእንተ ስምየ።,"But before all this occurs, they will take you into custody and harass you because of your faith. They will hand you over to synagogues and prisons, and you will be brought before kings and governors because of my name." +ይህም በእ​ነ​ርሱ ላይ ምስ​ክር ይሆ​ን​ባ​ቸ​ዋል።,ወዝንቱ ይረክበክሙ ከመ ይኩን ስምዐ ላዕሌሆሙ።,This will provide you with an opportunity to testify. +ዕወቁ፤ የም​ት​ና​ገ​ሩ​ት​ንም በል​ባ​ችሁ አታ​ስቡ።,ዑቁ ኢተኀልዩ በልብክሙ ዘትብሉ።,Make up your minds not to prepare your defense in advance. +በእ​ና​ንተ ላይ የሚ​ነሡ ሊመ​ል​ሱ​ላ​ች​ሁና ሊከ​ራ​ከ​ሯ​ችሁ እን​ዳ​ይ​ችሉ እኔ አፍ​ንና ጥበ​ብን እሰ​ጣ​ች​ኋ​ለሁ።,አነ እሁበክሙ አፈ ወጥበበ በዘኢይክሉ ተዋሥኦተክሙ ወተዋቅሦተክሙ እለ ይትነሥኡ ላዕሌክሙ,I’ll give you words and wisdom that none of your opponents will be able to counter or contradict. +ወላ​ጆ​ቻ​ች​ሁና ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ፥ ወዳ​ጆ​ቻ​ች​ሁና ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ችሁ አሳ​ል​ፈው ይሰ​ጡ​አ​ች​ኋል።,ወያገብኡክሙ አዝማዲክሙ ወአኀዊክሙ ወአዕርክቲክሙ ወቢጽክሙ።,"You will be betrayed by your parents, brothers and sisters, relatives, and friends. They will execute some of you." +ሁሉም ስለ ስሜ ይጠ​ሉ​አ​ች​ኋል፤ ይገ​ድ​ሉ​አ​ች​ኋ​ልም።,ወኵሉ ይጸልአክሙ በእንተ ስምየ ወይቀትሉክሙ።,Everyone will hate you because of my name. +ነገር ግን ከራስ ጠጕ​ራ​ችሁ አን​ዲቱ እንኳ አት​ጠ​ፋም።,ወኢትትኀጐል አሐቲ እምሥዕርተ ርእስክሙ።,"Still, not a hair on your heads will be lost." +በት​ዕ​ግ​ሥ​ታ​ች​ሁም ነፍ​ሳ​ች​ሁን ገን​ዘብ ታደ​ር​ጓ​ታ​ላ​ችሁ።ስለ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ጥፋት መድ​ረስ,ወበትዕግሥትክሙ ታጠርይዋ ለነፍስክሙ።,"By holding fast, you will gain your lives." +“ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን ጭፍ​ሮች ከብ​በ​ዋት ባያ​ችሁ ጊዜ ጥፋቷ እንደ ደረሰ ዕወቁ።,ወአመ ርኢክሙ እምዘ የዐገትዋ ሠራዊት ለኢየሩሳሌም አእምሩ ከመ በጽሐ ሙስናሃ።,"“When you see Jerusalem surrounded by armies, then you will know that its destruction is close at hand." +ያን​ጊዜ በይ​ሁዳ ያሉ ወደ ተራራ ይሽሹ፤ በመ​ካ​ከ​ልዋ ያሉም ከእ​ር​ስዋ ይውጡ፤ በአ​ው​ራ​ጃ​ዎ​ችዋ ያሉም ወደ እር​ስዋ አይ​ግቡ።,ወይእተ አሚረ እለ ውስተ ይሁዳ ይጐዩ ውስተ አድባር ወእለሂ ማእከላ ይወፅኡ እምኔሃ ወእለሂ ውስተ በሐውርቲሃ ኢይበውእዋ።,"At that time, those in Judea must flee to the mountains, those in the city must escape, and those in the countryside must not enter the city." +በእ​ር​ስዋ ላይ የተ​ጻ​ፈው ሁሉ ይፈ​ጸም ዘንድ እር​ስ​ዋን የሚ​በ​ቀ​ሉ​በት ጊዜዋ ነውና።,እስመ ዕድሜሃ ውእቱ በዘይትቤቀልዋ ከመ ይብጻሕ ኵሉ ዘጽሑፍ ላዕሌሃ።,"These are the days of punishment, when everything written will find its fulfillment." +ነገር ግን በዚያ ወራት ለፀ​ነ​ሱና ለሚ​ያ​ጠቡ ወዮ​ላ​ቸው፤ በም​ድር ላይ ጽኑ መከራ፥ በዚ​ህም ሕዝብ ላይ መቅ​ሠ​ፍት ይሆ​ና​ልና።,ወባሕቱ አሌ ሎን ለፅኑሳት ወለእለ የሐፅና በውእቱ መዋዕል እስመ ይከውን ዐቢይ ምንዳቤ ዲበ ምድር ወመቅሠፍት ዲበ ዝንቱ ሕዝብ።,How terrible it will be at that time for women who are pregnant or for women who are nursing their children. There will be great agony on the earth and angry judgment on this people. +በሰ​ይፍ ስለት ይወ​ድ​ቃሉ፤ በአ​ሕ​ዛ​ብም ሁሉ ይማ​ረ​ካሉ፤ የአ​ሕ​ዛብ ጊዜ​ያ​ቸው እስ​ኪ​ፈ​ጸም ድረስ አሕ​ዛብ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን ይረ​ግ​ጡ​አ​ታል።ስለ ክር​ስ​ቶስ መም​ጣ​ትና ስለ ምል​ክ​ቶቹ,ወይወድቁ በኲናት ወይፄወዉ ውስተ ኵሉ አሕዛብ ወይከይድዋ አሕዛብ ለኢየሩሳሌም እስከ ይበጽሕ ዕድሜሆሙ ለአሕዛብ።በእንተ ዳግም ምጽአቱ ለእግዚእ ኢየሱስ,They will fall by the edge of the sword and be taken away as captives among all nations. Jerusalem will be plundered by Gentiles until the times of the Gentiles are concluded. +“በፀ​ሐ​ይና በጨ​ረቃ፥ በከ​ዋ​ክ​ብ​ትም ላይ ምል​ክት ይሆ​ናል፤ በም​ድር ላይም አሕ​ዛብ ይጨ​ነ​ቃሉ፤ ከባ​ሕ​ሩና ከሞ​ገዱ ድምፅ የተ​ነ​ሣም ይሸ​በ​ራሉ።,ወይከውን ተአምር ውስተ ፀሓይ ወወርኅ ወከዋክብትኒ ይወድቁ እምሰማይ ዲበ ምድር ወይትመነደቡ አሕዛብ ወየኀሥሩ እምድምፀ ባሕር ወባሕርኒ ትደምፅ ወትትከወስ።,"“There will be signs in the sun, moon, and stars. On the earth, there will be dismay among nations in their confusion over the roaring of the sea and surging waves." +በዓ​ለም ላይ ከሚ​መ​ጣው ፍር​ሀ​ትና ሽብር የተ​ነ​ሣም የሰ​ዎች ነፍስ ትዝ​ላ​ለች፤ ያን​ጊዜ የሰ​ማ​ያት ኀይል ይና​ወ​ጣ​ልና።,ወትወፅእ ነፍሰ ዕጓለ እመሕያው እምፍርሀት ወእምትሕዝብት ዘይመጽእ በዓለም እስመ ይትከወስ ኀይለ ሰማያት ይእተ አሚረ።,"The planets and other heavenly bodies will be shaken, causing people to faint from fear and foreboding of what is coming upon the world." +ያን​ጊ​ዜም በሰ​ማይ ደመና፥ በፍ​ጹም ኀይ​ልና ክብር ሲመጣ የሰ​ውን ልጅ ያዩ​ታል።,አሜሃ ይሬእይዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው እንዘ ይመጽእ በደመና ሰማይ ምስለ ኀይል ብዙኅ ወስብሐት።,Then they will see the Human Onecoming on a cloud with power and great splendor. +ይህም ሁሉ በሆነ ጊዜ ወደ ላይ አቅ​ን​ታ​ችሁ ተመ​ል​ከቱ፤ ራሳ​ች​ሁ​ንም አንሡ፤ የሚ​ያ​ድ​ና​ችሁ መጥ​ቶ​አ​ልና።”,ወአመ ኮነ ዝንቱ ኵሉ ስግዱ ወአንሥኡ ርእሰክሙ እስመ በጽሐ ዘያድኅነክሙ።,"Now when these things begin to happen, stand up straight and raise your heads, because your redemption is near.”A lesson from the fig tree" +ምሳ​ሌም መስሎ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “በለ​ስ​ንና ዛፎ​ችን ሁሉ እዩ።,ወመሰለ ሎሙ ወይቤሎሙ ርእዩ በለሰ ወኵሎ ዕፀወ።,Jesus told them a parable: “Look at the fig tree and all the trees. +ለም​ል​መ​ውም ያያ​ች​ኋ​ቸው እንደ ሆነ መከር እንደ ደረሰ ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ወእም ከመ ርኢክሙ ከመ ሠረጹ ተአምሩ ከመ አልጸቀ ማእረር።,"When they sprout leaves, you can see for yourselves and know that summer is near." +እን​ዲሁ እና​ን​ተም ይህ እንደ ሆነ ስታዩ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት እንደ ደረ​ሰች ዕወቁ።,ከማሁ አንትሙኒ እምከመ ርኢክሙ ከመ ኮነ ዝንቱ አእምሩ ከመ በጽሐት መንግሥተ እግዚአብሔር።,"In the same way, when you see these things happening, you know that God’s kingdom is near." +እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ ይህ ሁሉ እስ​ኪ​ደ​ረግ ድረስ ይህቺ ትው​ልድ አታ​ል​ፍም።,አማን እብለክሙ ከመ ኢተኀልፍ ዛቲ ትውልድ እስከ ይከውን ዝንቱ ኵሉ።,I assure you that this generation won’t pass away until everything has happened. +ሰማ​ይና ምድር ያል​ፋል፤ ቃሌ ግን አያ​ል​ፍም።ትም​ህ​ር​ትና ምክር,ሰማይ ወምድር የኀልፍ ወቃልየሰ ኢየኀልፍ።ዘከመ ይደሉ ተዐቅቦ ወተጊህ ለጸሎት በኵሉ ጊዜ,"Heaven and earth will pass away, but my words will certainly not pass away." +“ራሳ​ች​ሁን ጠብቁ፤ በመ​ብ​ልና በመ​ጠጥ፥ በመ​ቀ​ማ​ጠ​ልና የዓ​ለ​ምን ኑሮ በማ​ሰብ ልባ​ች​ሁን አታ​ደ​ን​ድኑ፤ ያቺ ቀንም በድ​ን​ገት ትደ​ር​ስ​ባ​ች​ኋ​ለች።,ዑቁ ርእሰክሙ ኢታክብዱ ልበክሙ በበሊዕ ወበስታይ ወበፈጊዕ ወበኀልዮ መንበርት ወትበጽሐክሙ ይእቲ ዕለት ግብተ።,"“Take care that your hearts aren’t dulled by drinking parties, drunkenness, and the anxieties of day-to-day life. Don’t let that day fall upon you unexpectedly," +በም​ድር በሚ​ኖ​ሩት ሁሉ ላይ እንደ ተዘ​ረ​ጋች ወጥ​መድ ትደ​ር​ሳ​ለ​ችና።,ከመ መሥገርት እንተ ትወርድ ዲበ ኵሎሙ እለ ይነብሩ ዲበ ምድር።,like a trap. It will come upon everyone who lives on the face of the whole earth. +እን​ግ​ዲህ ከዚህ ከሚ​መ​ጣው ሁሉ በጸ​ሎ​ታ​ችሁ ማም​ለጥ እን​ድ​ት​ችሉ፥ በሰው ልጅ ፊትም እን​ድ​ት​ቆሙ ሁል​ጊዜ ትጉ።”በደ​ብረ ዘይት ስለ ማደሩ,ትግሁ እንከ በኵሉ ጊዜ ከመ ትክሀሉ አምሥጦ በጸሎትክሙ እምነ ዝንቱ ኵሉ ዘይመጽእ ወትቁሙ ቅድሜሁ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"Stay alert at all times, praying that you are strong enough to escape everything that is about to happen and to stand before the Human One.”" +ቀን ቀን በመ​ቅ​ደስ ያስ​ተ​ምር ነበር፤ ሌሊት ግን ወጥቶ ደብረ ዘይት በሚ​ባ​ለው ተራራ ያድር ነበር።,ወኮነ መዓልተ ይሜህር በምኵራብ ወሌሊተ ይወፅእ ወይበይት ውስተ ደብረ ዘይት ዘስሙ ኤሌዎን።,"Every day Jesus was teaching in the temple, but he spent each night on the Mount of Olives." +ሕዝ​ቡም ሁሉ ቃሉን ሊሰሙ እርሱ ወዳ​ለ​በት ወደ መቅ​ደስ ማል​ደው ይሄዱ ነበር።,ወኵሉ ሕዝብ ይገይሡ ኀቤሁ ውስተ ምኵራብ ያፅምዕዎ ቃሎ።,All the people rose early in the morning to hear him in the temple area. +ፋሲ​ካም የሚ​ባ​ለው የቂጣ ���ዓል ቀረበ።,ወቀርበ በዓለ መጸለት ዘስሙ ፋሲካ።,"The Festival of Unleavened Bread, which is called Passover, was approaching." +የካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችና ጻፎ​ችም ሊገ​ድ​ሉት ይሹ ነበር፤ ነገር ግን ሕዝ​ቡን ይፈ​ሩ​አ​ቸው ነበር።ይሁዳ ጌታን አሳ​ልፎ ለመ​ስ​ጥት እንደ ተስ​ማማ,ወየኀሠሡ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት በዘይቀትልዎ ወኮኑ ይፈርህዎሙ ለሕዝብ።በእንተ ተሰናዕዎቱ ለይሁዳ ምስለ አይሁድ,"The chief priests and the legal experts were looking for a way to kill Jesus, because they were afraid of the people." +ቍጥሩ ከዐ​ሥራ ሁለቱ በነ​በ​ረው በአ​ስ​ቆ​ሮቱ ይሁዳ ልብ ሰይ​ጣን አደረ።,ወቦአ ሰይጣን ውስተ ልበ ይሁዳ አስቆሮታዊ ዘእምዐሠርቱ ወክልኤቱ ኍልቁ።,"Then Satan entered Judas, called Iscariot, who was one of the Twelve." +ሄዶም ከካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችና ከታ​ላ​ላ​ቆች ጋር እር​ሱን አሳ​ልፎ እን​ዲ​ሰ​ጣ​ቸው ተነ​ጋ​ገረ።,ወሖረ ወተናገሮሙ ለሊቃነ ካህናት ወለጸሐፍት ዘከመ ያገብኦ ሎሙ።,He went out and discussed with the chief priests and the officers of the temple guard how he could hand Jesus over to them. +ደስ ብሏ​ቸ​ውም ሠላሳ ብር ሊሰ​ጡት ተስ​ማሙ።,ወተፈሥሑ ወተሰናዐዉ ምስሌሁ ወተናገርዎ የሀብዎ ሠላሳ ብሩረ ወአስተኃለቁ ነገረ።,They were delighted and arranged payment for him. +እር​ሱም እሺ አለ፤ ሰው ሳይ​ኖ​ርም እር​ሱን አሳ​ልፎ ሊሰ​ጣ​ቸው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር።የፋ​ሲ​ካን በግ ስለ ማዘ​ጋ​ጀት,ወየኀሥሥ ሣኅተ ያግብኦ ሎሙ እንዘ አልቦ ሰብእ።በእንተ አስተዳልዎ ድራር ደኃሪት,He agreed and began looking for an opportunity to hand Jesus over to them—a time when the crowds would be absent.Disciples prepare for the Passover +የፋ​ሲ​ካን በግ የሚ​ያ​ር​ዱ​ባት የቂጣ በዓ​ልም ደረ​ሰች።,ወበጽሐት ዕለተ መጸለት አመ ይጠብሑ ፍሥሐ።,"The Day of Unleavened Bread arrived, when the Passover had to be sacrificed." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ጴጥ​ሮ​ስ​ንና ዮሐ​ን​ስን፥ “ሂዱና የም​ን​በ​ላ​ውን የፋ​ሲካ በግ አዘ​ጋ​ጁ​ልን” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለጴጥሮስ ወለዮሐንስ ሑሩ ወአስተዳልዉ ለነ ፍሥሐ ዘንበልዕ።,Jesus sent Peter and John with this task: “Go and prepare for us to eat the Passover meal.” +እነ​ር​ሱም፥ “ወዴት ልና​ዘ​ጋ​ጅ​ልህ ትወ​ዳ​ለህ?” አሉት።,ወይቤልዎ በአይቴ ትፈቅድ ናስተዳሉ ለከ።,"They said to him, “Where do you want us to prepare it?”" +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ወደ ከተማ በገ​ባ​ችሁ ጊዜ፥ የውኃ ማድጋ የተ​ሸ​ከመ ሰው ታገ​ኛ​ላ​ችሁ፤ ወደ​ሚ​ገ​ባ​በ​ትም ቤት እር​ሱን ተከ​ተ​ሉት።,ወይቤሎሙ በዊአክሙ ሀገረ ትረክቡ ብእሴ ዘይጸውር ጻሕበ ማይ ወትልውዎ ኪያሁ ኀበ ቦአ ቤተ።,"Jesus replied, “When you go into the city, a man carrying a water jar will meet you. Follow him to the house he enters." +የዚ​ያን ቤት ጌታ፦ መም​ህር ከደቀ መዛ​ሙ​ርቴ ጋር የፋ​ሲ​ካን በግ የም​በ​ላ​በት ቤት ወዴት ነው? ብሎ​ሃል በሉት።,ወበልዎ ለበዓለ ውእቱ ቤት ይቤለከ ሊቅ አይቴኑ ቤት ኀበ እበልዕ ፍሥሐ ምስለ አርዳእየ።,"Say to the owner of the house, ‘The teacher says to you,“Where is the guestroom where I can eat the Passover meal with my disciples?”’" +እር​ሱም በሰ​ገ​ነት ላይ የተ​ነ​ጠፈ ታላቅ አዳ​ራሽ ያሳ​ያ​ች​ኋል፤ በዚያ አዘ​ጋ​ጁ​ልን።”,ወውእቱ ያርእየክሙ ጽርሐ ዐቢየ ወንጹፈ ወሥርግወ ወበህየ አስተዳልዉ ለነ።,"He will show you a large upstairs room, already furnished. Make preparations there.”" +በሄ​ዱም ጊዜ እን​ዳ​ላ​ቸው አገኙ፤ የፋ​ሲ​ካ​ው​ንም በግ አዘ​ጋጁ።ስለ ምሥ​ጢረ ቍር​ባን,ወሐዊሮሙ ረከቡ በከመ ይቤሎሙ ወአስተዳለዉ ፍሥሐ።በእንተ ሠሪዐ ቅዱስ ቍርባን,"They went and found everything just as he had told them, and they prepared the Passover meal.The Passover meal" +ሰዓ​ቱም በደ​ረሰ ጊዜ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በማ​ዕድ ተቀ​መጠ፤ ዐሥራ ሁለ��� ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ከእ​ርሱ ጋር ተቀ​መጡ።,ወሶበ ኮነ ጊዜሁ ረፈቀ እግዚእ ኢየሱስ ወዐሠርቱ ወክልኤቱ ሐዋርያቲሁ ምስሌሁ።,"When the time came, Jesus took his place at the table, and the apostles joined him." +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ከመ​ከ​ራዬ አስ​ቀ​ድሞ ይህን ፋሲካ ከእ​ና​ንተ ጋር ልበላ እጅግ ወደ​ድሁ።,ወይቤሎሙ ፈቲወ ፈተውክዎ ለዝንቱ ፋሲካ እብላዕ ምስሌክሙ ዘእንበለ ይብጽሐኒ ሕማምየ።,"He said to them, “I have earnestly desired to eat this Passover with you before I suffer." +ነገር ግን፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት እስ​ኪ​ፈ​ጸም ድረስ እን​ግ​ዲህ ከእ​ርሱ እን​ደ​ማ​ል​በላ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ” አላ​ቸው።,እብለክሙ ባሕቱ ከመ ኢይበልዕ እንከ እምኔሁ እስከ ይትፌጸም በመንግሥተ እግዚአብሔር።,"I tell you, I won’t eat it until it is fulfilled in God’s kingdom.”" +ጽዋ​ው​ንም ተቀ​ብሎ አመ​ሰ​ገነ፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “ይህን እንኩ ሁላ​ች​ሁም ተካ​ፈ​ሉት።,ወተመጠወ ጽዋዐ ወአእኰተ ወይቤ ንሥኡ ዘንተ ወተካፈልዎ ኵልክሙ።,"After taking a cup and giving thanks, he said, “Take this and share it among yourselves." +እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት እስ​ክ​ት​መጣ ድረስ፤ እን​ግ​ዲህ ወዲህ ከዚህ የወ​ይን ፍሬ አል​ጠ​ጣም።”,እብለክሙ ኢይሰቲ እንከ እምዝንቱ ፍሬ ወይን እስከ ትመጽእ መንግሥተ እግዚአብሔር ።,I tell you that from now on I won’t drink from the fruit of the vine until God’s kingdom has come.” +ኅብ​ስ​ቱ​ንም አነሣ፤ አመ​ስ​ገነ፤ ፈት​ቶም ሰጣ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ስለ እና​ንተ ቤዛ ሆኖ የሚ​ሰጥ ሥጋዬ ይህ ነው፤ ይህ​ንም ለመ​ታ​ሰ​ቢ​ያዬ አድ​ር​ጉት፤”,ወነሥአ ኅበስተ ወአእኲቶ ፈተተ ወወሀቦሙ ወይቤሎሙ ዝንቱ ውእቱ ሥጋየ ዘይትወሀብ በእንቲኣክሙ ለቤዛ ብዙኃን ወከመዝ ግበሩ ተዝካርየ በእንቲኣየ።,"After taking the bread and giving thanks, he broke it and gave it to them, saying, “This is my body, which is given for you. Do this in remembrance of me.”" +እን​ዲ​ሁም ከእ​ራት በኋላ ጽዋ​ዉን አን​ሥቶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ይህ ጽዋ ስለ እና​ንተ በሚ​ፈ​ስ​ሰው ደሜ የሚ​ሆን አዲስ ኪዳን ነው።ስለ​ሚ​ያ​ሲ​ዘው ሰው የተ​ሰጠ ምል​ክት,ወከማሁ ጽዋዐኒ እምድኅረ ተደሩ ይቤሎሙ ዝንቱ ጽዋዕ ዘሐዲስ ሥርዐት ደምየ ውእቱ ዘይትከዐው በእንቲኣክሙ ወበእንተ ብዙኃን።በእንተ ትእምርት በዘያገብኦ,"In the same way, he took the cup after the meal and said, “This cup is the new covenant by my blood, which is poured out for you." +“ነገር ግን አሳ​ልፎ የሚ​ሰ​ጠኝ ሰው እጅ እነሆ፥ በማ​ዕድ ከእኔ ጋር ነው።,ወባሕቱ ናሁ እዴሁ ለዘያገብአኒ ምስሌየ ውስተ ማእድ።,“But look! My betrayer is with me; his hand is on this table. +የሰው ልጅስ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይሄ​ዳል፤ ነገር ግን የሰው ልጅ በእጁ ለሚ​ሰ​ጥ​በት ለዚያ ሰው ወዮ​ለት።”,ወወልደ ዕጓለ እመሕያውሰ የሐውር በከመ ተሠርዐ በእንቲኣሁ ወባሕቱ አሌ ሎቱ ለውእቱ ብእሲ ዘበውስተ እዴሁ ይትሜጠውዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው።,The Human Onegoes just as it has been determined. But how terrible it is for that person who betrays him.” +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ከእ​ነ​ርሱ ይህን የሚ​ያ​ደ​ርግ ማን እንደ ሆነ እርስ በር​ሳ​ቸው ተነ​ጋ​ገሩ።ስለ ትሕ​ትና,ወተባሀሉ በበይናቲሆሙ አርዳኢሁ መኑ እንጋ ውእቱ እምኔሆሙ ዘዘንተ ይገብር።በእንተ ትሕትና,They began to argue among themselves about which of them it could possibly be who would do this.The disciples debate greatness +ከዚ​ህም በኋላ ከእ​ነ​ርሱ ማን እን​ደ​ሚ​በ​ልጥ እርስ በር​ሳ​ቸው ተከ​ራ​ከሩ።,ወእምዝ ተዋክሑ በበይናቲሆሙ እንዘ ይብሉ መኑ እንጋ የዐቢ እምኔሆሙ።,An argument broke out among the disciples over which one of them should be regarded as the greatest. +እር​ሱም እን​ዲ��� አላ​ቸው፥ “አሕ​ዛ​ብን ንጉ​ሦ​ቻ​ቸው ይገ​ዙ​አ​ቸ​ዋል፤ በላ​ያ​ቸ​ውም ሥል​ጣን ያላ​ቸው ቸር​ነት አድ​ራ​ጊ​ዎች ይባ​ላሉ።,ወይቤሎሙ ነገሥቶሙ ለአሕዛብ ይኴንንዎሙ ወይቀንይዎሙ ወመኳንንቲሆሙ ረዳእያነ ይብልዎሙ።,"But Jesus said to them, “The kings of the Gentiles rule over their subjects, and those in authority over them are called ‘friends of the people.’" +ለእ​ና​ንተ ግን እን​ዲህ አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን ከእ​ና​ንተ ታላቁ እንደ ታናሽ ይሁ​ና​ችሁ፤ አለ​ቃ​ውም እንደ አገ​ል​ጋይ ይሁን።,ወለክሙሰ አኮ ከመዝ አላ ዘየዐቢ እምኔክሙ ይኩንክሙ ከመ ዘይንእስ ወሊቅኒ ይኩን ከመ ላእክ።,"But that’s not the way it will be with you. Instead, the greatest among you must become like a person of lower status and the leader like a servant." +የሚ​በ​ልጥ ማን​ኛው ነው? በማ​ዕድ ላይ የተ​ቀ​መ​ጠው ነው? ወይስ የሚ​ላ​ላ​ከው? በማ​ዕድ ላይ የተ​ቀ​መ​ጠው አይ​ደ​ለ​ምን? እነሆ፥ እኔ በመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ እንደ አገ​ል​ጋይ ነኝ።,መኑ ውእቱ ዘየዐቢ ዘይረፍቅኑ ወሚመ ዘይትለአክ አኮኑ ዘይረፍቅ ወአንሰ ናሁ ከመ ላእክ በማእከሌክሙ።,"So which one is greater, the one who is seated at the table or the one who serves at the table? Isn’t it the one who is seated at the table? But I am among you as one who serves." +ነገር ግን ስለ እኔ የታ​ገ​ሣ​ችሁ እና​ንተ በመ​ከ​ራዬ ከእኔ ጋር ናችሁ።,ወአንትሙሰ ባሕቱ እለ በእንቲኣየ ተዐገሥክሙ ምስሌየ በሕማምየ።,“You are the ones who have continued with me in my trials. +አባቴ ለእኔ እንደ ሰጠኝ፥ እኔም ለእ​ና​ንተ መን​ግ​ሥ​ትን አዘ​ጋ​ጅ​ላ​ች​ኋ​ለሁ፤,አነኒ አስተዳሉ ለክሙ መንግሥተ በከመ ሊተ ወሀበኒ አቡየ።,And I confer royal power on you just as my Father granted royal power to me. +በመ​ን​ግ​ሥቴ በማ​ዕዴ ትበ​ሉና ትጠጡ ዘንድ፥ በወ​ን​በ​ሮ​ችም ተቀ​ም​ጣ​ችሁ በዐ​ሥራ ሁለቱ ነገደ እስ​ራ​ኤል ትፈ​ርዱ ዘንድ።”ሃይ​ማ​ኖ​ትን ስለ ማጽ​ናት,ከመ ትብልዑ ወትስተዩ በማእድየ በመንግሥትየ ወትነብሩ ዲበ መናብርት ወትኴንኑ ዐሠርተ ወክልኤተ ሕዝበ እስራኤል።በእንተ ጽንዐ ሃይማኖት,"Thus you will eat and drink at my table in my kingdom, and you will sit on thrones overseeing the twelve tribes of Israel.Peter’s denial predicted" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አለ፥ “ስም​ዖን፥ ስም​ዖን ሆይ፥ ሰይ​ጣን እንደ አጃ ሊያ​በ​ጥ​ራ​ችሁ አሁን ልመ​ናን ለመነ።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ለስምዖን ስምዖን ስምዖን ናሁ ስኢለ ሰአለ ሰይጣን የኀንፅፅክሙ ወየኀንፍጽክሙ ከመ ዐለስ።,"“Simon, Simon, look! Satan has asserted the right to sift you all like wheat." +እኔ ግን ሃይ​ማ​ኖ​ታ​ችሁ እን​ዳ​ይ​ደ​ክም ስለ እና​ንተ ጸለ​ይሁ፤ አን​ተም ተመ​ል​ሰህ ወን​ድ​ሞ​ች​ህን አጽ​ና​ቸው።”,ወአንሰ ሰአልኩ በእንቲኣክሙ ከመ ኢይድክም ሃይማኖትክሙ ወአንተኒ ተመዪጠከ ጸንዖሙ ለአኀዊከ።,"However, I have prayed for you that your faith won’t fail. When you have returned, strengthen your brothers and sisters.”" +እር​ሱም፥ “አቤቱ፥ እኔ ለመ​ታ​ሰ​ርም ቢሆን፥ ለሞ​ትም ቢሆን እንኳ ከአ​ንተ ጋራ ለመ​ሄድ የተ​ዘ​ጋ​ጀሁ ነኝ” አለው።,ወይቤሎ እግዚኦ አንሰኬ ጥቡዕ ለሐዊር ምስሌከ ውስተ ኢየሩሳሌም እመኒ ለተሞቅሖ ወእመኒ ለመዊት።,"Peter responded, “Lord, I’m ready to go with you, both to prison and to death!”" +እርሱ ግን፥ “ጴጥ​ሮስ ሆይ፥ እል​ሃ​ለሁ፥ ዛሬ ዶሮ ሳይ​ጮኽ እን​ደ​ማ​ታ​ው​ቀኝ ሦስት ጊዜ ትክ​ደ​ኛ​ለህ” አለው።,ወይቤሎ እብለከ ጴጥሮስ ዮም ዘእንበለ ይንቁ ዶርሆ ሥልሰ ትክሕደኒ ከመ ዘኢተአምረኒ።,"Jesus replied, “I tell you, Peter, the rooster won’t crow today before you have denied three times that you know me.”Call for preparedness" +ደግ​ሞም፥ “ያለ ስልቻ፥ ያለ ከረ​ጢ​ትና ያለ ጫማ በላ​ክ​ኋ​ችሁ ጊዜ በውኑ የ���​ቸ​ገ​ራ​ች​ሁት ነገር ነበ​ርን?” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “የለም” አሉት።,ወይቤሎሙ አመ ፈነውኩክሙ ዘእንበለ ቍናማት ወጽፍነት ወአሣእን ቦኑ ዘተጸነስክሙ።,"Jesus said to them, “When I sent you out without a wallet, bag, or sandals, you didn’t lack anything, did you?”They said, “Nothing.”" +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “አሁን ግን ኮሮጆ ያለው ኮሮ​ጆ​ውን ይያዝ፤ ከረ​ጢ​ትም ያለው እን​ዲሁ ያድ​ርግ፤ ሰይፍ የሌ​ለ​ውም ልብ​ሱን ሸጦ ሰይፍ ይግዛ።,ወይቤልዎ አልቦ ወይቤሎሙ ይእዜሰኬ ዘቦ ቍናማት ይንሣእ ሎቱ ወከማሁ ዘሂ ጽፍነት ወዘሰ አልቦ መጥባሕት ይሢጥ ልብሶ ወይሣየጥ ሎቱ መጥባሕተ።,"Then he said to them, “But now, whoever has a wallet must take it, and likewise a bag. And those who don’t own a sword must sell their clothes and buy one." +እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ ከኃ​ጥ​ኣን ጋር ተቈ​ጠረ ተብሎ የተ​ጻ​ፈው በእኔ ይደ​ር​ሳል፤ ስለ እኔ የተ​ጻ​ፈ​ውም ሁሉ ይፈ​ጸ​ማል።”,እብለክሙ ከመ ይበጽሐኒ ዘጽሑፍ ወይትፌጸም በላዕሌየ ዘይብል ምስለ ኃጥኣን ተኈለቈ ወኵሉ ዘበእንቲኣየ ይትፌጸም።,"I tell you that this scripture must be fulfilled in relation to me:And he was counted among criminals.Indeed, what’s written about me is nearing completion.”" +እነ​ር​ሱም፥ “አቤቱ፥ እነሆ፥ እዚህ በእኛ ዘንድ ሁለት ሰይ​ፎች አሉ” አሉት፤ እር​ሱም፥ “እን​ግ​ዲ​ያስ ይበ​ቃ​ች​ኋል” አላ​ቸው።በደ​ብረ ዘይት ስለ መጸ​ለዩ,ወይቤልዎ እግዚኦ ነዋ ሀለዉ ኀቤነ ክልኤቱ መጣብሕ ዝየ ወይቤሎሙ የአክለክሙ እንከሰ።ዘከመ ጸለየ እግዚእ ኢየሱስ በደብረ ዘይት,"They said to him, “Lord, look, here are two swords.”He replied, “Enough of that!”Jesus in prayer" +ወጥ​ቶም እን​ዳ​ስ​ለ​መ​ደው ይጸ​ልይ ዘንድ ወደ ደብረ ዘይት ሄደ፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ተከ​ተ​ሉት።,ወወፂኦ ሖረ በከመ ያለምድ ይጸሊ ደብረ ዘይት ወተለውዎ አርዳኢሁ።,"Jesus left and made his way to the Mount of Olives, as was his custom, and the disciples followed him." +ከዚ​ያም ደርሶ፥ “ወደ መከራ እን​ዳ​ት​ገቡ ጸልዩ” አላ​ቸው።,ወበጺሖ ህየ ይቤሎሙ ጸልዩ ከመ ኢትባኡ ውስተ መንሱት።,"When he arrived, he said to them, “Pray that you won’t give in to temptation.”" +የድ​ን​ጋይ ውር​ወራ ያህ​ልም ከእ​ነ​ርሱ ፈቀቅ ብሎ እየ​ሰ​ገደ ጸለየ።,ወተአተተ እምኔሆሙ መጠነ ሙጋረ እብን ወሰገደ ወጸለየ።,"He withdrew from them about a stone’s throw, knelt down, and prayed." +እን​ዲ​ህም አለ፥ “አባት ሆይ፥ ብት​ፈ​ቅ​ድስ ይህን ጽዋ ከእኔ አሳ​ል​ፈው፤ ነገር ግን የአ​ንተ ፈቃድ ይሁን እንጂ የእኔ ፈቃድ አይ​ሁን።”,እንዘ ይብል አባ ለእመ ትፈቅድ አግኅሦ ለዝንቱ ጽዋዕ እምኔየ ወባሕቱ ፈቃደ ዚኣከ ይኩን ወአኮ ፈቃደ ዚኣየ።,"He said, “Father, if it’s your will, take this cup of suffering away from me. However, not my will but your will must be done.”" +የሚ​ያ​በ​ረ​ታ​ታው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​አ​ክም ከሰ​ማይ ታየው።,ወአስተርአዮ መልአከ እግዚአብሔር እምሰማይ ዘይጼንዖ።,Then a heavenly angel appeared to him and strengthened him. +ፈራ፤ መላ​ል​ሶም ጸለየ፤ ላቡም በም​ድር ላይ እን​ደ​ሚ​ወ​ርድ እንደ ደም ነጠ​ብ​ጣብ ሆነ።,ወፈርሀ ወአውተረ ጸልዮ ወኮነ ሐፉ ከመ ነጸፍጻፈ ደም ዘይወርድ ውስተ ምድር።,He was in anguish and prayed even more earnestly. His sweat became like drops of blood falling on the ground. +ከሚ​ጸ​ል​ይ​በ​ትም ተነ​ሥቶ ወደ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ሄደ፤ ከኀ​ዘ​ንም የተ​ነሣ ተኝ​ተው አገ​ኛ​ቸው።,ወተንሢኦ እምኀበ ይጼሊ ሖረ ኀበ አርዳኢሁ ወረከቦሙ እንዘ ይነውሙ እምኀዘን።,"When he got up from praying, he went to the disciples. He found them asleep, overcome by grief." +“ስለ ምን ትተ​ኛ​ላ​ችሁ? ወደ ፈተና እን​ዳ​ት​ገቡ ተነ​ሡና ጸልዩ” አላ​ቸው።በአ​ይ​ሁድ እጅ ስለ መግ​ባቱ,ወይቤሎሙ ምንትኑ ያነውመክሙ ተን���ኡ ወጸልዩ ከመ ኢትባኡ ውስተ መንሱት።በእንተ ግብአቱ ውስተ እደ አይሁድ,"He said to them, “Why are you sleeping? Get up and pray so that you won’t give in to temptation.”Jesus’ arrest" +ይህ​ንም ሲነ​ግ​ራ​ቸው ሕዝቡ ደረሱ፤ ከዐ​ሥራ ሁለቱ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ አንዱ ይሁ​ዳም ይመ​ራ​ቸው ነበር፤ ወደ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ቀርቦ ሳመው፤ የሰ​ጣ​ቸ​ውም ምል​ክት ይህ ነበር፤ “የም​ስ​መው እርሱ ነውና እር​ሱን አጽ​ን​ታ​ችሁ ያዙት” አላ​ቸው።,ወእንዘ ዘንተ ይብሎሙ በጽሑ ሕዝብ ወይሁዳ አሐዱ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ ይመርሖሙ ወቀርበ ኀቤሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወሰዐሞ ወዝ ውእቱ ትእምርት ዘወሀቦሙ ወይቤሎሙ ዘሰዐምክዎ ውእቱ ኪያሁ አኀዙ አጽኒዐክሙ።,"While Jesus was still speaking, a crowd appeared, and the one called Judas, one of the Twelve, was leading them. He approached Jesus to kiss him." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ይሁ​ዳን፥ “በመ​ሳም የሰ​ውን ልጅ አሳ​ል​ፈህ ትሰ​ጠ​ዋ​ለ​ህን?” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ለይሁዳ በስዒምኑ ታገብኦ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው አኮኑ ከመ ታቅትሎ።,"Jesus said to him, “Judas, would you betray the Human Onewith a kiss?”" +አብ​ረ​ውት የነ​በ​ሩ​ትም የሆ​ነ​ውን ባዩ ጊዜ፥ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን፥ “አቤቱ፥ በሰ​ይፍ ልን​መ​ታ​ቸው ትፈ​ቅ​ዳ​ለ​ህን?” አሉት።,ወርእዮሙ እለ ምስሌሁ ይቤልዎ ለእግዚእ ኢየሱስ እግዚኦ ትፈቅድኑ ንዝብጦሙ በመጥባሕት።,"When those around him recognized what was about to happen, they said, “Lord, should we fight with our swords?”" +ከእ​ነ​ር​ሱም አንዱ የሊቀ ካህ​ና​ቱን አገ​ል​ጋይ መታው፤ ቀኝ ጆሮ​ው​ንም ቈረ​ጠው።,ወዘበጦ አሐዱ እምኔሆሙ ለገብረ ሊቀ ካህናት ወመተሮ እዝኖ ዘየማን።,"One of them struck the high priest’s servant, cutting off his right ear." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “ይህ​ንስ ተው” አለ፤ ወዲ​ያ​ውም ጆሮ​ውን ዳስሶ አዳ​ነው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ኅድግ ዘንተሰ ወገሠሦ እዝኖ ሶቤሃ ወአሕየዎ።,"Jesus responded, “Stop! No more of this!” He touched the slave’s ear and healed him." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ሊይ​ዙት ወደ እርሱ የመ​ጡ​ትን የካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችን፥ የቤተ መቅ​ደስ ሹሞ​ች​ንና ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችን እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ሌባን እን​ደ​ም​ት​ይዙ በሰ​ይ​ፍና በጎ​መድ ልት​ይ​ዙኝ መጣ​ች​ሁን?,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለእለ መጽኡ ኀቤሁ የአኀዝዎ ሊቃነ ካህናት ወመገብተ ምኵራብ ወረበናት ከመ ሰራቂኑ ተአኀዙኒ መጻእክሙ ምስለ መጣብሕ ወዕፀው።,"Then Jesus said to the chief priests, the officers of the temple guard, and the elders who had come to get him, “Have you come with swords and clubs to arrest me, as though I were a thief?" +ዘወ​ት​ርም ከእ​ና​ንተ ጋር በቤተ መቅ​ደስ ስኖር እጃ​ች​ሁን እንኳ አል​ዘ​ረ​ጋ​ች​ሁ​ብ​ኝም፤ ነገር ግን ጊዜ​ያ​ችሁ ይህ ነው፤ የጨ​ለ​ማው አበ​ጋ​ዝም ሥል​ጣኑ ይህ ነው።”ስለ ጴጥ​ሮስ ክሕ​ደት,ወእንዘ ኵሎ አሚረ ሀለውኩ ምስሌክሙ በምኵራብ እዴክሙ ጥቀ ኢሰፋሕክሙ ላዕሌየ ወባሕቱ ዝንቱ ውእቱ ሰዓትክሙ ወሥልጣኑ ለመኰንነ ጽልመት።ዘከመ ክሕዶ ጴጥሮስ ወነስሐ,"Day after day I was with you in the temple, but you didn’t arrest me. But this is your time, when darkness rules.”Peter denies knowing Jesus" +ይዘ​ውም ወደ ሊቀ ካህ​ናቱ ቤት ወሰ​ዱት፤ ጴጥ​ሮ​ስም ከሩቅ ይከ​ተ​ለው ነበር።,ወአኀዝዎ ወወሰድዎ ቤተ ሊቀ ካህናት ወተለዎ ጴጥሮስ እምርኁቅ።,"After they arrested Jesus, they led him away and brought him to the high priest’s house. Peter followed from a distance." +በግ​ቢ​ውም ውስጥ እሳት አን​ድ​ደው ተቀ​መጡ፤ ጴጥ​ሮ​ስም አብ​ሮ​አ​ቸው በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ተቀ​መጠ።,ወአንደዱ እሳተ ማእከለ ዐጸድ ወነበሩ ወጴጥሮስኒ ነበረ ምስሌሆሙ ማእከሎሙ።,"When they lit a fire in the middle of the courtyard and sat down together, Peter sat among them." +በእ​ሳ​ቱም ብር​ሃን በኩል ተቀ​ምጦ ሳለ አን​ዲት ብላ​ቴና አየ​ችው፤ እርሱ መሆ​ኑ​ንም ለየ​ች​ውና፥ “ይህም ከእ​ርሱ ጋር ነበር” አለች።,ወርእየቶ ወለት እንዘ ይነብር መንገለ በርህ ወተጠየቀቶ ወትቤ ዝኒ ምስሌሁ ሀሎ።,"Then a servant woman saw him sitting in the firelight. She stared at him and said, “This man was with him too.”" +እርሱ ግን፥ “ሴትዮ! የም​ት​ዪ​ውን አላ​ው​ቅም” ብሎ ካደ።,ወክሕደ ወይቤላ ብእሲቶ ኢየአምሮ ለዘትብሊ።,"But Peter denied it, saying, “Woman, I don’t know him!”" +ከጥ​ቂት ጊዜም በኋላ ሌላ ሰው አየ​ውና፥ “አን​ተም ከእ​ነ​ርሱ ወገን ነህ” አለው፤ ጴጥ​ሮስ ግን፥ “አንተ ሰው! እኔ አይ​ደ​ለ​ሁም” አለው።,ወእምድኅረ ሕቅ ርእዮ ካልእ ወይቤሎ አንተሂ እምኔሆሙ አንተ ወይቤሎ ጴጥሮስ አንተ ብእሲ ኢኮንኩ።,"A little while later, someone else saw him and said, “You are one of them too.”But Peter said, “Man, I’m not!”" +አን​ዲት ሰዓት ያህ​ልም ቈይቶ አንድ ሌላ ሰው፥ “ይህም በእ​ው​ነት ከእ​ርሱ ጋር ነበረ፤ ሰው​የ​ውም የገ​ሊላ ሰው ነው” ብሎ አስ​ጨ​ነ​ቀው።,ወኀሊፎ መጠነ አሐቲ ሰዓት አጥወቆ አሐዱ ካልእ እንዘ ይብል አማን ዝንቱሂ ምስሌሁ ሀሎ ወገሊላዊ ውእቱ ብእሲሁ።,"An hour or so later, someone else insisted, “This man must have been with him, because he is a Galilean too.”" +ጴጥ​ሮስ ግን፥ “አንተ ሰው! የም​ት​ለ​ውን አላ​ው​ቅም” አለው፤ እር​ሱም ይህን ሲና​ገር ያን​ጊዜ ዶሮ ጮኸ።,ወይቤሎ ጴጥሮስ አንተ ብእሲ ኢየአምሮ ለዘትብል ወእንዘ ውእቱ ይትናገር ዘንተ ነቀወ ዶርሆ ሶቤሃ።,"Peter responded, “Man, I don’t know what you are talking about!” At that very moment, while he was still speaking, a rooster crowed." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ዘወር ብሎ ጴጥ​ሮ​ስን አየው፤ ጴጥ​ሮ​ስም፥ “ዛሬ ዶሮ ሳይ​ጮኽ ሦስት ጊዜ ትክ​ደ​ኛ​ለህ” ያለ​ውን የጌ​ታ​ች​ንን ቃል ዐሰበ።,ወተመይጠ እግዚእ ኢየሱስ ወነጸሮ ለጴጥሮስ ወተዘከረ ጴጥሮስ ቃሎ ለእግዚእነ ዘይቤሎ ሥልሰ ትክሕደኒ ዮም ዘእንለ ይንቁ ዶርሆ።,"The Lord turned and looked straight at Peter, and Peter remembered the Lord’s words: “Before a rooster crows today, you will deny me three times.”" +ጴጥ​ሮ​ስም ወደ ውጭ ወጥቶ መራራ ልቅ​ሶን አለ​ቀሰ።አይ​ሁድ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ላይ ስለ መዘ​ባ​በ​ታ​ቸው,ወወፂኦ አፍኣ ጴጥሮስ በከየ ብካየ መሪረ።ዘከመ ተሣለቁ አይሁድ ላዕለ እግዚእ ኢየሱስ,And Peter went out and cried uncontrollably.Jesus taunted +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ይዘ​ውት የነ​በ​ሩት ሰዎ​ችም ይዘ​ባ​በ​ቱ​በ​ትና ይደ​በ​ድ​ቡት ነበር።,ወዕደውኒ እለ አኀዝዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ኮኑ ይሣለቁ ላዕሌሁ ወይዘብጥዎ።,The men who were holding Jesus in custody taunted him while they beat him. +ሸፍ​ነ​ውም ፊቱን በጥፊ ይመ​ቱት ነበር፤ “ፊት​ህን በጥፊ የመ​ታህ ማነው? ንገ​ረን” እያ​ሉም ይጠ​ይ​ቁት ነበር።,ወይገለብብዎ ወይጸፍዕዎ ገጾ ወይሴአልዎ ወይብልዎ ተነበይ ለነ መኑ ውእቱ ዘጸፍዐከ።,"They blindfolded him and asked him repeatedly, “Prophesy! Who hit you?”" +ሌላም ብዙ ነገር እየ​ተ​ሳ​ደቡ በእ​ርሱ ላይ ይና​ገሩ ነበር።በአ​ደ​ባ​ባይ ስለ መቆሙ,ወባዕደኒ ብዙኀ ይቤልዎ እንዘ ይፀርፉ ላዕሌሁ።በእንተ ቀዊሞቱ ለእግዚእ ኢየሱስ ውስተ ዓውድ,"Insulting him, they said many other horrible things against him.Jesus before the Jerusalem leadership" +በነ​ጋም ጊዜ፥ የካ​ህ​ናት አለ​ቆች፥ ጻፎ​ችና የሕ​ዝቡ ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ተሰ​ብ​ስ​በው ወደ ሸን​ጎ​አ​ቸው ወሰ​ዱት።,ወጸቢሖ ተጋብኡ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወሊቃናተ ሕዝብ ወወሰድዎ ውስተ ዐውዶሙ።,"As morning came, the elders of the people, both chief priests and legal experts, came together, and Jesus was brought before their council." +“አንተ ክር​ስ​ቶስ እንደ ሆን�� በግ​ልጥ ንገ​ረን” አሉት፤ እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ብነ​ግ​ራ​ች​ሁም አታ​ም​ኑ​ኝም።,ወይቤልዎ እመ አንተሁ ክርስቶስ ንግረነ ገሃደ ወይቤሎሙ እመኒ አይዳእኩክሙ ኢተአምኑኒ።,"They said, “If you are the Christ, tell us!”He answered, “If I tell you, you won’t believe." +ብጠ​ይ​ቃ​ች​ሁም አት​መ​ል​ሱ​ል​ኝም፤ ወይም አት​ተ​ዉ​ኝም።,ወእመኒ ተስእልኩክሙ ኢትነግሩኒ ወኢሂ ተኀድጉኒ።,"And if I ask you a question, you won’t answer." +ነገር ግን ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ የሰው ልጅ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኀይል ቀኝ ይቀ​መ​ጣል።”,ወባሕቱ እምይእዜሰ ይነብር ወልደ ዕጓለ እመሕያው በየማነ ኀይለ እግዚአብሔር ።,"But from now on,the Human One will be seated on the right side of the power of God.”" +ሁሉም፥ “እን​ግ​ዲ​ያስ አንተ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ነህን?” አሉት፤ እር​ሱም፥ “እኔ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ እንደ ሆንሁ እና​ንተ ትላ​ላ​ችሁ” አላ​ቸው።,ወይቤልዎ ኵሎሙ አንተኑ እንከ ውእቱ ወልደ እግዚአብሔር ወይቤሎሙ አንትሙ ትብሉ ከመ አነ ውእቱ ወልደ እግዚአብሔር ።,"They all said, “Are you God’s Son, then?”He replied, “You say that I am.”" +እነ​ር​ሱም፥ “ስለ እርሱ ምን ምስ​ክር እን​ሻ​ለን? እኛ ራሳ​ችን ሲና​ገር ሰም​ተ​ናል” አሉ።,ወይቤሉ ምንተ እንከ ንፈቅድ ሰማዕተ በእንቲኣሁ ናሁ ለሊነ ሰማዕነ እምአፉሁ።,"Then they said, “Why do we need further testimony? We’ve heard it from his own lips.”" +ሁሉም በሙሉ ተነ​ሥ​ተው ወደ ጲላ​ጦስ ወሰ​ዱት።,ወተንሥኡ ኵሎሙ በምልኦሙ ወወሰድዎ ኀበ ጲላጦስ።,The whole assembly got up and led Jesus to Pilate and +እን​ዲ​ህም እያሉ ይከ​ስ​ሱት ጀመር፥ “ይህ ሰው ለቄ​ሣር ግብር እን​ዳ​ይ​ሰጡ ሲከ​ለ​ክ​ልና ሕዝ​ቡን ሲያ​ሳ​ምፅ፥ ራሱ​ንም የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ክር​ስ​ቶ​ስን ሲያ​ደ​ርግ አገ​ኘ​ነው።”,ወአኀዙ ያስተዋድይዎ ወይቤሉ ረከብናሁ ለዝንቱ እንዘ ያዐልዎሙ ለሕዝብነ ወይከልኦሙ ኢየሀቡ ጸባሕተ ለቄሳር ወይሬሲ ርእሶ ክርስቶስሃ ንጉሠ እስራኤል።,"began to accuse him. They said, “We have found this man misleading our people, opposing the payment of taxes to Caesar, and claiming that he is the Christ, a king.”" +ጲላ​ጦ​ስም፥ “አንተ የአ​ይ​ሁድ ንጉሥ ነህን?” ብሎ ጠየ​ቀው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “እኔ እንደ ሆንሁ አንተ አልህ” አለው።,ወሐተቶ ጲላጦስ ወተስእሎ ወይቤሎ አንተኑ ንጉሦሙ ለአይሁድ ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አንተ ትብል ከመ አነ ውእቱ።,"Pilate asked him, “Are you the king of the Jews?”Jesus replied, “That’s what you say.”" +ጲላ​ጦ​ስም ለካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችና ለሕ​ዝቡ፥ “በዚህ ሰው ላይ ያገ​ኘ​ሁት አን​ድስ እንኳ በደል የለም” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ጲላጦስ ለሊቃነ ካህናት ወለሕዝብ አልቦ ዘረከብኩ አበሳ ላዕለ ዝንቱ ብእሲ።,"Then Pilate said to the chief priests and the crowds, “I find no legal basis for action against this man.”" +ሕዝ​ቡም፥ “ከገ​ሊላ ጀምሮ እስ​ከ​ዚህ ድረስ በመ​ላው ይሁዳ እያ​ስ​ተ​ማረ ሕዝ​ቡን ያው​ካል” እያሉ አጽ​ን​ተው ጮኹ።ጌታ​ችን በሄ​ሮ​ድስ ፊት ስለ መቆሙ,ወዐውየዉ ወይቤሉ የሀውኮሙ ለሕዝብ ወይሜህር በኵሉ ይሁዳ እኂዞ እምገሊላ እስከ ዝየ።,"But they objected strenuously, saying, “He agitates the people with his teaching throughout Judea—starting from Galilee all the way here.”Jesus before Herod" +ጲላ​ጦ​ስም “ገሊላ” ሲሉ ሰምቶ፤ ሰው​የዉ ገሊ​ላዊ እንደ ሆነ የገ​ሊ​ላን ሰዎች ጠየቀ።,ወሰሚዖ ጲላጦስ እንዘ ይብሉ ገሊላ ተስእለ ገሊላውያነ ለእመ ገሊላዊ ብእሲሁ።,"Hearing this, Pilate asked if the man was a Galilean." +ከሄ​ሮ​ድስ ግዛ​ትም ውስጥ መሆ​ኑን ዐውቆ ወደ ሄሮ​ድስ ላከው፤ ሄሮ​ድስ በዚያ ወራት በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ነበ​ርና።,ወአእሚሮ ከመ እምኵናነ ሄሮድ�� ውእቱ ፈነዎ ኀበ ሄሮድስ እስመ ሀሎ ውእቱ በኢየሩሳሌም በውእቱ መዋዕል።,"When he learned that Jesus was from Herod’s district, Pilate sent him to Herod, who was also in Jerusalem at that time." +ሄሮ​ድ​ስም ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ባየው ጊዜ እጅግ ደስ አለው፤ ዜና​ውን ስለ​ሚ​ሰማ ከረ​ጅም ጊዜ ጀምሮ ሊያ​የው ይሻ ነበ​ርና፤ የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ው​ንም ተአ​ም​ራት ሊያይ ይመኝ ነበ​ርና።,ወሶበ ርእዮ ሄሮድስ ለእግዚእ ኢየሱስ ተፈሥሐ ፈድፋደ እስመ ይፈቅድ ይርአዮ እምጕንዱይ መዋዕል እስመ ይሰምዕ ነገሮ ወይሴፎ ይርአይ ተአምረ በኀቤሁ ዘይገብር።,"Herod was very glad to see Jesus, for he had heard about Jesus and had wanted to see him for quite some time. He was hoping to see Jesus perform some sign." +በብዙ ነገ​ርም መረ​መ​ረው፤ እርሱ ግን አን​ድስ እንኳ አል​መ​ለ​ሰ​ለ​ትም።,ወሐተቶ በብዙኅ ነገር ወአልቦ ዘተሰጥዎ አሐተ ቃለ።,"Herod questioned Jesus at length, but Jesus didn’t respond to him." +የካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችና ጻፎ​ችም ቆመው በብዙ ያሳ​ጡት ነበር።,ወይቀውሙ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወብዙኀ ያስተዋድይዎ።,"The chief priests and the legal experts were there, fiercely accusing Jesus." +ሄሮ​ድ​ስም ከሠ​ራ​ዊቱ ጋር አቃ​ለ​ለው፤ አፌ​ዘ​በ​ትም፤ የሚ​ያ​ን​ፀ​ባ​ርቅ ልብ​ስም አል​ብሶ ወደ ጲላ​ጦስ መልሶ ሰደ​ደው።,ወአስተኣከዮ ሄሮድስ ወተሣለቁ ላዕሌሁ ወዓልያኒሁ ወአልበስዎ ልብሰ ቀይሐ ወፈነዎ ኀበ ጲላጦስ።,Herod and his soldiers treated Jesus with contempt. Herod mocked him by dressing Jesus in elegant clothes and sent him back to Pilate. +በዚ​ያም ቀን ሄሮ​ድ​ስና ጲላ​ጦስ ተስ​ማሙ፤ ቀድሞ ጥል ነበ​ራ​ቸ​ውና።,ወይእተ አሚረ ተኳነኑ ሄሮድስ ወጲላጦስ እስመ ጋእዝ ቦሙ እምቅድም።,"Pilate and Herod became friends with each other that day. Before this, they had been enemies.Jesus and Barabbas" +ጲላ​ጦ​ስም የካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ች​ንና መኳ​ን​ን​ቱን፥ ሕዝ​ቡ​ንም ጠራ​ቸው።,ወጸውዖሙ ጲላጦስ ለሊቃነ ካህናት ወለመኳንንተ ሕዝብ።,"Then Pilate called together the chief priests, the rulers, and the people." +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ይህን ሰው ሕዝ​ብን ያሳ​ም​ፃል ብላ​ችሁ ወደ እኔ አመ​ጣ​ች​ሁት፤ በፊ​ታ​ች​ሁም እነሆ፥ መረ​መ​ር​ሁት፤ ግን እና​ንተ ካቀ​ረ​ባ​ች​ሁት ክስ በዚህ ሰው ላይ ያገ​ኘ​ሁት አን​ዳች በደል የለም።,ወይቤሎሙ አምጻእክምዎ ኀቤየ ለዝንቱ ብእሲ ከመ ዐላዌ ሕዝብ ወናሁ አነ ሐተትክዎ በቅድሜክሙ ወአልቦ ዘረከብኩ ሎቱ ጌጋየ ለዝንቱ ብእሲ እምዘአንትሙ አስተዋደይክምዎ።,"He said to them, “You brought this man before me as one who was misleading the people. I have questioned him in your presence and found nothing in this man’s conduct that provides a legal basis for the charges you have brought against him." +ወደ ሄሮ​ድ​ስም ሰድ​ጃ​ችሁ ነበር፤ እር​ሱም ምንም ስላ​ላ​ገ​ኘ​በት ወደ እኛ መል​ሶ​ታል፤ ለሞ​ትም የሚ​ያ​በቃ ያደ​ረ​ገው ነገር የለም።,ወኀበ ሄሮድስኒ ፈነውኩክሙ ወውእቱኒ ፈነዎ ኀቤነ ወናሁ አልቦ ዘገብረ በዘይመውት።,"Neither did Herod, because Herod returned him to us. He’s done nothing that deserves death." +እነሆ፥ እኔም እን​ግ​ዲህ ገርፌ ልተ​ወው” አለ።በር​ባን ስለ መፈ​ታ​ቱና በጌታ ስለ መፈ​ረዱ,አቅሥፎኬ ወእኅድጎ።ዘከመ አሕየዎ ጲላጦስ ለበርባን ወኰነኖ ለእግዚእ ኢየሱስ,"Therefore, I’ll have him whipped, then let him go.”" +በየ​በ​ዓ​ሉም ከእ​ስ​ረ​ኞች አንድ ሊፈ​ታ​ላ​ቸው ልማድ ነበር።,ወቦ ልማድ በበዐል ያሕዩ ሎሙ አሐደ እምነ ሙቁሓን።, +ሁሉም በሙሉ፥ “ይህን አስ​ወ​ግ​ደው፥ ስቀ​ለ​ውም፥ በር​ባ​ንን ግን ፍታ​ልን” ብለው ጮሁ።,ወዐውየዉ ኵሎሙ ኅቡረ በምልኦሙ ወይቤሉ አእትቶ ወስቅሎ ለዝ ወአሕዩ ለነ በርባንሃ።,"But with one voice they shouted, “Away with this man! Release Barabbas to us.”" +ያ በር​ባን ግን በከ​��ማ ሁከት ያደ​ረ​ገና ነፍስ በመ​ግ​ደል የታ​ሰረ ነበር።,ወውእቱሰ በርባን ዘገብረ ሀከከ በውስተ ሀገር ወበቀቲለ ነፍስ ተሞቅሐ።, +ጲላ​ጦ​ስም ኢየ​ሱ​ስን ሊፈ​ታው ወድዶ፥ “ ኢየ​ሱ​ስን ልፈ​ታ​ላ​ችሁ ትወ​ዳ​ላ​ች​ሁን?” ብሎ እንደ ገና ተና​ገ​ራ​ቸው።,ወፈቂዶ ጲላጦስ ያሕይዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ካዕበ ይቤሎሙ ትፈቅዱኑ አሕይዎ ለክሙ ለኢየሱስ።,Pilate addressed them again because he wanted to release Jesus. +እነ​ርሱ ግን፥ “ስቀ​ለው! ስቀ​ለው!” እያሉ ይጮሁ ነበር።,ወዐውየዉ ወይቤሉ ስቅሎ ስቅሎ።,"They kept shouting out, “Crucify him! Crucify him!”" +ጲላ​ጦ​ስም ለሦ​ስ​ተኛ ጊዜ፥ “ምን ክፉ ነገር አደ​ረገ? እነሆ፥ ለሞት የሚ​ያ​በቃ ምክ​ን​ያት አላ​ገ​ኘ​ሁ​በ​ትም፤ እን​ኪ​ያስ ልግ​ረ​ፈ​ውና ልተ​ወው” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ጲላጦስ በሣልስ ምንተ እኩየ ገብረ ናሁ አልቦ ዘረከብኩ ላዕሌሁ በዘይመውት እቅሥፎኬ እንከሰ ወአሕይዎ።,"For the third time, Pilate said to them, “Why? What wrong has he done? I’ve found no legal basis for the death penalty in his case. Therefore, I will have him whipped, then let him go.”" +እን​ዲ​ሰ​ቅ​ሉ​ትም ቃላ​ቸ​ውን ከፍ አድ​ር​ገው እየ​ጮሁ ለመኑ፤ ጩኸ​ታ​ቸ​ውና የካ​ህ​ናት አለ​ቆች ድም​ፅም በረታ።,ወዐውየዉ በዐቢይ ቃል ወሰአሉ ወይቤሉ ይስቅልዎ ወኀየለ ቃሎሙ ወቃለ ሊቃነ ካህናት።,"But they were adamant, shouting their demand that Jesus be crucified. Their voices won out." +ጲላ​ጦ​ስም የለ​መ​ኑት ይሆ​ን​ላ​ቸው ዘንድ ፈረ​ደ​በት።,ወኰነኖ ጲላጦስ ከመ ይኩኖሙ ስእለቶሙ፤,Pilate issued his decision to grant their request. +ያን የለ​መ​ኑ​ትን፥ ነፍስ በመ​ግ​ደ​ልና ሁከት በማ​ድ​ረግ የታ​ሰ​ረ​ው​ንም ሰው ፈታ​ላ​ቸው፤ ኢየ​ሱ​ስን ግን ለፈ​ቃ​ዳ​ቸው አሳ​ልፎ ሰጣ​ቸው።ወደ መስ​ቀል ጕዞ,ወአሕየወ ሎሙ ዘሰአልዎ ዘበቀቲለ ነፍስ ወበገቢረ ሁከት ተሞቅሐ ወኢየሱስሃ መጠዎሙ ለፈቃዶሙ።ዘከመ አጾርዎ ለስምዖን መስቀሎ ለእግዚእ ኢየሱስ,"He released the one they asked for, who had been thrown into prison because of a riot and murder. But he handed Jesus over to their will.On the way to the cross" +በወ​ሰ​ዱ​ትም ጊዜ የቀ​ሬና ሰው ስም​ዖ​ንን ከዱር ሲመ​ለስ ያዙት፤ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱ​ስም በስ​ተ​ኋላ መስ​ቀ​ሉን አሸ​ከ​ሙት።,ወሶበ ወሰድዎ አኀዝዎ ለስምዖን ቀሬናዊ እትወቶ እምሐቅል ወአጾርዎ መስቀሎ ይትልዎ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"As they led Jesus away, they grabbed Simon, a man from Cyrene, who was coming in from the countryside. They put the cross on his back and made him carry it behind Jesus." +ብዙ ሰዎ​ችም ተከ​ተ​ሉት፤ ሴቶ​ችም “ዋይ ዋይ” እያሉ ያዝ​ኑ​ለ​ትና ያለ​ቅ​ሱ​ለት ነበሩ።,ወተለውዎ ብዙኃን ሕዝብ ወአንስትኒ ይበክያሁ ወያስቈቅዋሁ።,"A huge crowd of people followed Jesus, including women, who were mourning and wailing for him." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መለስ ብሎ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ልጆች ሆይ፥ ለራ​ሳ​ች​ሁና ለል​ጆ​ቻ​ችሁ አል​ቅሱ እንጂ ለእ​ኔስ አታ​ል​ቅ​ሱ​ልኝ።,ወተመይጦን እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎን አዋልደ ኢየሩሳሌም ኢትብክያኒ ኪያየሰ አላ ብክያ ላዕለ ርእስክን ወላዕለ ውሉድክን።,"Jesus turned to the women and said, “Daughters of Jerusalem, don’t cry for me. Rather, cry for yourselves and your children." +መካ​ኖች፥ ያል​ወ​ለዱ ማኅ​ፀ​ኖ​ችና ያላ​ጠቡ ጡቶ​ችም የተ​መ​ሰ​ገኑ ናቸው የሚ​ሉ​በት ወራት ይመ​ጣ​ልና።,እስመ ይመጽእ መዋዕል አመ ይብሉ ብፁዓት መካናት ወከርሥኒ እንተ ኢወለደት ወአጥባትኒ እለ ኢሐፀና።,"The time will come when they will say, ‘Happy are those who are unable to become pregnant, the wombs that never gave birth, and the breasts that never nursed a child.’" +ያን​ጊ​ዜም ተራ​ሮ​ችን ‘በላ​ያ​ችን ውደቁ፤ ኮረ​ብ​ቶ​���​ንም ሰው​ሩን’ ይሉ​አ​ቸ​ዋል።,ይእተ አሚረ ይብልዎሙ ለአድባር ደቁ ላዕሌነ ወለአውግርኒ ድፍኑነ።,"Thenthey will say to the mountains, ‘Fall on us,’ and to the hills, ‘Cover us.’" +በዚህ ርጥብ ዕን​ጨት እን​ዲህ ያደ​ረጉ በደ​ረ​ቁማ እን​ዴት ይሆን?”ከወ​ን​በ​ዴ​ዎች ጋር ስለ መሰ​ቀሉ,በዝ ዕፅ ርጡብ እመ ከመዝ ዘገብሩ እፎኑመ ይከውን በይቡስ።ዘከመ ተሰቅለ ማእከለ ክልኤ ፈያት,"If they do these things when the tree is green, what will happen when it is dry?”Jesus on the cross" +ሌሎች ሁለት ወን​በ​ዴ​ዎ​ች​ንም ከእ​ርሱ ጋር ሊሰ​ቅሉ ወሰዱ።,ወወሰዱ ካልኣነ ክልኤተ ፈያተ ይስቅሉ ምስሌሁ።,They also led two other criminals to be executed with Jesus. +ቀራ​ንዮ ወደ​ሚ​ባ​ለው ቦታ በደ​ረሱ ጊዜም፥ በዚያ ሰቀ​ሉት፤ እነ​ዚ​ያ​ንም ሁለት ወን​በ​ዴ​ዎች አን​ዱን በቀኙ አን​ዱ​ንም በግ​ራው ሰቀሉ።,ወበጺሖሙ ብሔረ ዘስሙ ቀራንዮ በህየ ሰቀልዎ ወእልክተኒ ክልኤተ ፈያተ አሐደ በየማኑ ወአሐደ በፀጋሙ ሰቀሉ።,"When they arrived at the place called The Skull, they crucified him, along with the criminals, one on his right and the other on his left." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “አባት ሆይ፥ የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን ኣያ​ው​ቁ​ምና ይቅር በላ​ቸው” አለ፤ በል​ብ​ሱም ላይ ዕጣ ተጣ​ጣ​ሉና ተካ​ፈሉ።,ወይቤ እግዚእ ኢየሱስ አባ ስረይ ሎሙ እስመ በዘኢየእምሩ ይገብሩ ወተዓፀዉ ዲበ አልባሲሁ ወተካፈሉ።,"Jesus said, “Father, forgive them, for they don’t know what they’re doing.” They drew lots as a way of dividing up his clothing." +ሕዝ​ቡም ቆመው ይመ​ለ​ከቱ ነበር፤ አለ​ቆ​ችም፥ “ሌሎ​ችን አዳነ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​መ​ረጠ ክር​ስ​ቶስ ከሆነ ራሱን ያድን” እያሉ ያፌ​ዙ​በት ነበር።,ወይቀውሙ ሕዝብ ወይሬእዩ ወመላእክትኒ ይዘንጕጕዎ ወይብልዎ ዘባዕደ ያድኅን ርእሶ ለያድኅን እመሰ ክርስቶስ ውእቱ ወኅሩዩ ለእግዚአብሔር።,"The people were standing around watching, but the leaders sneered at him, saying, “He saved others. Let him save himself if he really is the Christ sent from God, the chosen one.”" +ጭፍ​ሮ​ችም ይዘ​ብ​ቱ​በት ነበር፤ ወደ እር​ሱም ቀር​በው ሆም​ጣጤ አመ​ጡ​ለት።,ወይሣለቁ ላዕሌሁ ሐራ ወይቀርቡ ወአምጽኡ ሎቱ ብሒአ ይስተይ።,"The soldiers also mocked him. They came up to him, offering him sour wine" +እን​ዲ​ህም ይሉት ነበር፥ “አንተ የአ​ይ​ሁድ ንጉሥ ከሆ​ን​ህስ ራስ​ህን አድን።”,ወይቤልዎ እመሰ ንጉሦሙ አንተ ለአይሁድ አድኅን ርእሰከ።,"and saying, “If you really are the king of the Jews, save yourself.”" +በራ​ስ​ጌ​ውም ደብ​ዳቤ ጻፉ፤ ጽሕ​ፈ​ቱም በሮ​ማ​ይ​ስጥ፥ በጽ​ር​ዕና በዕ​ብ​ራ​ይ​ስጥ ሆኖ “የአ​ይ​ሁድ ንጉ​ሣ​ቸው ይህ ነው” የሚል ነበር።ስለ ሁለቱ ወን​በ​ዴ​ዎች,ወጸሐፉ መጽሐፈ ላዕሌሁ ወጽሕፈቱ በሮማይስጥ ወበጽርእ ወበዕብራይስጥ ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ንጉሦሙ ለአይሁድ።ዘከመ አምነ ፈያታዊ ዘየማን,Above his head was a notice of the formal charge against him. It read “This is the king of the Jews.” +አብ​ረው ተሰ​ቅ​ለው ከነ​በ​ሩት አንዱ ወን​በዴ፥ “አን​ተስ ክር​ስ​ቶስ ከሆ​ንህ ራስ​ህን አድን፤ እኛ​ንም አድ​ነን” ብሎ ተሳ​ደበ።,ወአሐዱ ፈያታዊ እምእለ ተሰቅሉ ምስሌሁ ፀረፈ ወይቤሎ እመሰ አንተ ክርስቶስ አድኅን ርእሰከ ወኪያነሂ።,One of the criminals hanging next to Jesus insulted him: “Aren’t you the Christ? Save yourself and us!” +ጓደ​ኛ​ውም መልሶ ገሠ​ጸው፤ እን​ዲ​ህም አለው፥ “አንተ በዚህ ፍርድ ውስጥ ሳለህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክ​ህን አት​ፈ​ራ​ው​ምን?,ወአውሥአ ካልኡ ወገሠጾ ወይቤሎ ኢትፈርሆኑ ለእግዚአብሔር አምላክከ አንተ እንዘ ውስተ ዝንቱ ኵነኔ ሀለውከ።,"Responding, the other criminal spoke harshly to him, “Don’t you fear God, seeing that you’ve also been sentenced to die?" +በእ​��ስ በሚ​ገባ ተፈ​ር​ዶ​ብ​ናል፤ እንደ ሥራ​ች​ንም ፍዳ​ች​ንን ተቀ​በ​ልን፤ ይህ ግን ምንም የሠ​ራው ክፉ ሥራ የለም።”,ወለነሰ ዘበርቱዕ ረከበነ ዘይደልወነ ወበከመ ምግባሪነ ተፈደይነ ወዝንቱሰ አልቦ እኩይ ዘገብረ ወኢምንትኒ።,"We are rightly condemned, for we are receiving the appropriate sentence for what we did. But this man has done nothing wrong.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስ​ንም፥ “አቤቱ፥ በመ​ን​ግ​ሥ​ትህ በመ​ጣህ ጊዜ ዐስ​በኝ” አለው።,ወይቤሎ ለእግዚእ ኢየሱስ ተዘከረኒ እግዚኦ አመ ትመጽእ በመንግሥትከ።,"Then he said, “Jesus, remember me when you come into your kingdom.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አለው፥ “እው​ነት እል​ሃ​ለሁ፥ ዛሬ በገ​ነት ከእኔ ጋር ትሆ​ና​ለህ።”ጌታ ስለ መሞ​ቱና ስለ ተአ​ም​ራቱ,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አማን እብለከ እመን ፈድፋደ ከመ ዮም ትሄሉ ምስሌየ ውስተ ገነት።በእንተ ሞቱ ለእግዚእ ኢየሱስ,"Jesus replied, “I assure you that today you will be with me in paradise.”Jesus’ death" +ቀትር በሆነ ጊዜም በስ​ድ​ስት ሰዓት ፀሐይ ጨለመ፤ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረ​ስም ዓለም ሁሉ ጨለማ ሆነ።,ወቀቲሮ ጊዜ ስሱ ሰዓት ሞተ ፀሐይ ወጸልመ ኵሉ ዓለም እስከ ጊዜ ተሱዓት ሰዓት።,"It was now about noon, and darkness covered the whole earth until about three o’clock," +ፀሐ​ዩም በጨ​ለመ ጊዜ የቤተ መቅ​ደሱ መጋ​ረጃ ከላይ እስከ ታች ከመ​ካ​ከሉ ተቀ​ደደ።,ወጸልመ ፀሐይ ወተሰጠ መንጦላዕተ ምኵራብ እማእከሉ እምላዕሉ እስከ ታሕቱ።,while the sun stopped shining. Then the curtain in the sanctuary tore down the middle. +ያን​ጊ​ዜም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ድም​ፁን ከፍ አድ​ርጎ፥ “አባት ሆይ፥ ነፍ​ሴን በአ​ንተ እጅ አደራ እሰ​ጣ​ለሁ” ብሎ ጮኸ፤ ይህ​ንም ብሎ ነፍ​ሱን ሰጠ።,ወሶቤሃ ጸርሐ እግዚእ ኢየሱስ በዐቢይ ቃል ወይቤ አባ ውስተ እዴከ አመሐፅን ነፍስየ ወዘንተ ብሂሎ መጠወ ነፍሶ።,"Crying out in a loud voice, Jesus said, “Father,into your hands I entrust my life.” After he said this, he breathed for the last time." +የመቶ አለ​ቃ​ውም የሆ​ነ​ውን ነገር አይቶ፥ “ይህ ሰው በእ​ው​ነት ጻድቅ ነበረ”ብሎ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገ​ነው።,ወርእዮ መስፍነ ምእት ዘኮነ አእኰቶ ለእግዚአብሔር ወይቤ አማን ጻድቅ ውእቱ ዝብእሲ።,"When the centurion saw what happened, he praised God, saying, “It’s really true: this man was righteous.”" +ይህ​ንም ለማ​የት ተሰ​ብ​ስ​በው የነ​በ​ሩት ሕዝብ ሁሉ የሆ​ነ​ውን ባዩ ጊዜ፥ ደረ​ታ​ቸ​ውን እየ​መቱ ወደ ቤታ​ቸው ተመ​ለሱ።,ወኵሎሙ ሕዝብ እለ ኮኑ ጉቡኣነ ሶበ ርእዩ ዘኮነ ጐድኡ እንግድዓቲሆሙ ወተሠውጡ ወአተዉ አብያቲሆሙ።,All the crowds who had come together to see this event returned to their homes beating their chests after seeing what had happened. +የሚ​ያ​ው​ቁት ሁሉና ከገ​ሊላ ጀምሮ የተ​ከ​ተ​ሉ​ትም ሴቶች በሩቁ ቆመው ይህን ያዩ ነበር።ጌታ ስለ መቀ​በሩ,ወይቀውሙ ኵሎሙ እለ የአምርዎ እምርኁቅ ወአንስትኒ እለ ተለዋሁ እምገሊላ ርእያ ዘንተ።በእንተ ተቀብሮቱ ለእግዚእ ኢየሱስ,"And everyone who knew him, including the women who had followed him from Galilee, stood at a distance observing these things.Jesus’ burial" +እነሆ፥ በጎና ጻድቅ ሰው፥ የሸ​ንጎ አማ​ካ​ሪም የሆነ ዮሴፍ የሚ​ባል ሰው መጣ።,ወመጽአ ብእሲ ዘስሙ ዮሴፍ ባዕል ብእሲ ኄር ወጻድቅ ወጠቢብ።,Now there was a man named Joseph who was a member of the council. He was a good and righteous man. +እር​ሱም በአ​ይ​ሁድ በም​ክ​ራ​ቸ​ውና በሥ​ራ​ቸው አል​ተ​ባ​በ​ረም ነበር፤ ሀገ​ሩም የይ​ሁዳ ዕጣ የሚ​ሆን አር​ማ​ት​ያስ ነበር፤ እር​ሱም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት ተስፋ ያደ​ርግ ነበር።,ወውእቱሰ ኢሀሎ ውስተ ምክሮሙ ወምግባሮሙ ለአይሁድ ወሀገሩ አርማትያስ ዘእምሀገረ ይሁዳ ወኮነ ይሴፈዋ ውእቱኒ ለመንግሥተ እግዚአብሔር።,He hadn’t agreed with the plan and actions of the council. He was from the Jewish city of Arimathea and eagerly anticipated God’s kingdom. +ወደ ጲላ​ጦ​ስም ሄዶ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱ​ስን ሥጋ ለመነ።,ወሖረ ኀበ ጲላጦስ ወሰአለ ሥጋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ።,This man went to Pilate and asked for Jesus’ body. +ሥጋ​ው​ንም አው​ርዶ በበ​ፍታ ገነ​ዘው፤ ማንም ባል​ተ​ቀ​በ​ረ​በት፥ ከድ​ን​ጋ​ይም በተ​ፈ​ለ​ፈለ መቃ​ብር ቀበ​ረው፤ ታላቅ ድን​ጋ​ይም አን​ከ​ባ​ልሎ መቃ​ብ​ሩን ገጥሞ ሄደ።,ወአውረደ ሥጋሁ ወገነዞ በሰንዱናት ወቀበሮ ውስተ መቃብር ዘአውቀረ ዘአልቦ ዘተቀብረ ውስቴቱ ወአንኰርኰረ እብነ ዐቢየ ወአንበረ ውስተ አፈ መቃብር ወኀለፈ።,"Taking it down, he wrapped it in a linen cloth and laid it in a tomb carved out of the rock, in which no one had ever been buried." +ያም ቀን የሰ​ን​በት መግ​ቢያ ዐርብ ነበር።,ወዐርብ ውእቱ ዕለት አሜሁ ለጸቢሐ ሰንበት።,"It was the Preparation Day for the Sabbath, and the Sabbath was quickly approaching." +ከገ​ሊ​ላም ከእ​ርሱ ጋር የመጡ ሁለት ሴቶች ተከ​ት​ለው፥ መቃ​ብ​ሩን፥ ሥጋ​ው​ንም እን​ዴት እን​ዳ​ኖ​ሩት አዩ። ተመ​ል​ሰ​ውም ሽቱና ዘይት አዘ​ጋጁ፤ ነገር ግን በሰ​ን​በት አል​ሄ​ዱም፤ ሕጋ​ቸው እን​ዲህ ነበ​ርና።,ወተለዋሁ ክልኤቲ አንስት እለ መጽኣ እምገሊላ ወርእያ መቃብሮ ወዘከመ ተወድየ ሥጋሁ። ወአተዋ ወአስተዳለዋ አፈዋተ ወኀደጋ በሰንበት ሐዊረ እስመ ከማሁ ሕጎሙ።,"The women who had come with Jesus from Galilee followed Joseph. They saw the tomb and how Jesus’ body was laid in it," +,,"then they went away and prepared fragrant spices and perfumed oils. They rested on the Sabbath, in keeping with the commandment." +ከሳ​ም​ን​ቱም በመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ዪቱ ቀን ያዘ​ጋ​ጁ​ትን ሽቶ ይዘው እጅግ ማል​ደው ወደ መቃ​ብሩ ሄዱ፤ ሌሎች ሴቶ​ችም አብ​ረ​ዋ​ቸው ነበሩ።,ወበእሑድ ሰንበት በጽባሕ አሌለያ ገዪሠ ወሖራ ኀበ መቃብር ወወሰዳ ውእተ አፈዋተ ዘአስተዳለዋ ወካልኣትኒ አንስት ምስሌሆን።,"Very early in the morning on the first day of the week, the women went to the tomb, bringing the fragrant spices they had prepared." +ያቺ​ንም ድን​ጋይ ከመ​ቃ​ብሩ ላይ ተን​ከ​ባ​ልላ አገ​ኙ​አት።,ወረከባሃ ለይእቲ እብን ኀበ አንኰርኰረት እምነ መቃብር።,"They found the stone rolled away from the tomb," +ገብ​ተ​ውም የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱ​ስን ሥጋ አላ​ገ​ኙም።,ወቦኣ ወኢረከባ ሥጋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"but when they went in, they didn’t find the body of the Lord Jesus." +ስለ​ዚ​ህም ነገር የሚ​ሉ​ትን አጥ​ተው ሲያ​ደ​ንቁ ሁለት ሰዎች ከፊ​ታ​ቸው ቆመው ታዩ​አ​ቸው፤ ልብ​ሳ​ቸ​ውም ያብ​ረ​ቀ​ርቅ ነበር።,ወእንዘ ያነክራ ወየኀጥኣ በእንተ ዝንቱ አስተርአይዎን ክልኤቱ ዕደው ወቆሙ ኀቤሆን ወይበርቅ አልባሲሆሙ።,"They didn’t know what to make of this. Suddenly, two men were standing beside them in gleaming bright clothing." +ፈር​ተ​ውም ፊታ​ቸ​ውን ወደ ምድር አቀ​ረ​ቀሩ። እነ​ር​ሱም እን​ዲህ አሉ​አ​ቸው፥ “ሕያ​ዉን ከሙ​ታን ጋር ለምን ትሹ​ታ​ላ​ችሁ?,ወፈርሃ ወአትሐታ ገጾን ውስተ ምድር ወይቤልዎን ምንተ ተኀሥሣሁ ለሕያው ምስለ ሙታን።,"The women were frightened and bowed their faces toward the ground, but the men said to them, “Why do you look for the living among the dead?" +በዚህ የለም፤ ተነ​ሥ​ቶ​አል። በገ​ሊላ ሳለ ለእ​ና​ንተ እን​ዲህ ሲል የተ​ና​ገ​ረ​ውን ዐስቡ፦,ተንሥአ ኢሀሎ ዝየሰ ተዘከራ ቃሎ ዘይቤለክን በገሊላ።,"He isn’t here, but has been raised. Remember what he told you while he was still in Galilee," +የሰው ልጅ በኀ​ጢ​ኣ​ተ​ኞች ሰዎች እጅ ተላ​ልፎ ይሰጥ ዘንድ አለው፤ ይሰ​ቅ​ሉ​ታል፤ ይገ​ድ​ሉ​ታል፤ በሦ​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን ይነ​ሣል።”,ሀለዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ይግባእ ውስተ ��ደ ሰብእ ኃጥኣን ወይሰቅልዎ ወይቀትልዎ ወይትነሣእ በሣልስት ዕለት።,"that the Human One must be handed over to sinners, be crucified, and on the third day rise again.”" +ቃሉ​ንም ዐሰቡ።,ወተዘከራ ቃሎ።,Then they remembered his words. +ከመ​ቃ​ብ​ርም ተመ​ል​ሰው ለዐ​ሥራ አን​ዱና ለቀ​ሩት ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ቸው ሁሉ ይህን ነገር ነገ​ሩ​አ​ቸው።,ወአቲዎን እምኀበ መቃብር ነገራሆሙ ዘንተ ለዐሠርቱ ወአሐዱ ወለቢጾሙኒ ኵሎሙ።,"When they returned from the tomb, they reported all these things to the eleven and all the others." +እነ​ዚ​ያም መግ​ደ​ላ​ዊት ማር​ያም፥ ዮሐና፥ የያ​ዕ​ቆብ እናት ማር​ያም፥ አብ​ረ​ዋ​ቸው የነ​በ​ሩት ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም ይህን ለሐ​ዋ​ር​ያት ነገ​ሩ​አ​ቸው።,ወእማንቱሰ ማርያም መግደላዊት ወዮሐና ወማርያም እንተ ያዕቆብ ወቢጾንሂ እለ ምስሌሆን ነገራሆሙ ዘንተ ለሐዋርያት።,"It was Mary Magdalene, Joanna, Mary the mother of James, and the other women with them who told these things to the apostles." +ይህም ነገር በፊ​ታ​ቸው እንደ ተረት መሰ​ላ​ቸ​ውና አላ​መ​ኑ​አ​ቸ​ውም።,ወኮነ ዝንቱ ነገር በቅድሜሆሙ ከመ ዝንጋዔ ወኢአምንዎን ወአክሐድዎን።,"Their words struck the apostles as nonsense, and they didn’t believe the women." +ጴጥ​ሮ​ስም ተነሣ፤ ወደ መቃ​ብ​ርም ፈጥኖ ሄደ፤ ዝቅ ብሎም በተ​መ​ለ​ከተ ጊዜ በፍ​ታ​ውን ለብ​ቻው ተቀ​ምጦ አየ፤ የሆ​ነ​ው​ንም እያ​ደ​ነቀ ተመ​ለሰ።በኤ​ማ​ሁስ መን​ገድ ስላ​ገ​ኙት ሰዎች,ወተንሥአ ጴጥሮስ ወሮጸ ኀበ መቃብር ወሐወጸ ወርእየ መዋጥሐ ባሕቲቶ ንቡረ ወአተወ እንዘ ያነክር ዘኮነ።ዘከመ ዘአስተርአዮሙ ለክልኤቱ አርድእት በፍኖተ ኤማኁስ,"But Peter ran to the tomb. When he bent over to look inside, he saw only the linen cloth. Then he returned home, wondering what had happened.Encounter on the Emmaus road" +በዚ​ያም ቀን ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ሁለት ሰዎች ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ስድሳ ምዕ​ራፍ ያህል ወደ​ም​ት​ር​ቀው ኤማ​ሁስ ወደ​ም​ት​ባ​ለው መን​ደር ሄዱ።,ወይእተ ዕለተ እንዘ የሐውሩ ክልኤቱ እምውስቴቶሙ ሀገረ እንተ ርኅቅት እምኢየሩሳሌም መጠነ ስሳ ምዕራፍ እንተ ስማ ኤማኁስ።,"On that same day, two disciples were traveling to a village called Emmaus, about seven miles from Jerusalem." +እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም ስለ ሆነው ነገር ሁሉ ይነ​ጋ​ገሩ ነበር።,ወይትናገሩ በበይናቲሆሙ በእንተ ኵሉ ዘኮነ።,They were talking to each other about everything that had happened. +እነ​ር​ሱም ይህን ሲነ​ጋ​ገ​ሩና ሲመ​ራ​መሩ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ወደ እነ​ርሱ ቀረበ፤ አብ​ሮ​አ​ቸ​ውም ሄደ።,ወእንዘ እሙንቱ ይትናገሩ ወይትኀሠሥዎ ለዝንቱ ቀርቦሙ እግዚእ ኢየሱስ ወሖረ ምስሌሆሙ።,"While they were discussing these things, Jesus himself arrived and joined them on their journey." +እን​ዳ​ያ​ው​ቁ​ትም ዐይ​ና​ቸው ተይዞ ነበር።,ወተእኅዛ አዕይንቲሆሙ ከመ ኢያእምርዎ።,They were prevented from recognizing him. +ጌታ​ች​ንም፥ “በት​ካዜ እየ​ሄ​ዳ​ችሁ እርስ በር​ሳ​ችሁ የም​ት​ነ​ጋ​ገ​ሩት ይህ ነገር ምን​ድን ነው?” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእነ ምንትኑ ዝንቱ ነገር ዘትትናገሩ በበይናቲክሙ እንዘ ተሐወሩ ትኩዛኒክሙ።,"He said to them, “What are you talking about as you walk along?” They stopped, their faces downcast." +ከእ​ነ​ር​ሱም ቀለ​ዮጳ የሚ​ባ​ለው አንዱ መልሶ፥ “አንተ ብቻ ለኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም እን​ግዳ ነህን? በእ​ነ​ዚህ ቀኖ​ችስ በው​ስ​ጥዋ የተ​ደ​ረ​ገ​ውን አታ​ው​ቅ​ምን?” አለው።,ወአውሥአ አሐዱ እምኔሆሙ ዘስሙ ቀለዮጳ ወይቤሎ አንተኑ ባሕቲትከ ነግድ ለኢየሩሳሌም ወኢያእመርከኑ ዘኮነ በውስቴታ በዝንቱ መዋዕል።,"The one named Cleopas replied, “Are you the only visitor to Jerusalem who is unaware of the things that have taken place there over the last few days?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ ��ይህ ምን​ድ​ነው?” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም እን​ዲህ አሉት፥ “በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊትና በሕ​ዝቡ ሁሉ ፊት በቃ​ሉና በሥ​ራው ብርቱ ነቢ​ይና እው​ነ​ተኛ ሰው ስለ​ነ​በ​ረው ስለ ናዝ​ሬቱ ስለ ኢየ​ሱስ፥,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ምንትኑ ውእቱ ወይቤልዎ በእንተ ኢየሱስ ናዝራዊ ብእሲ ጻድቅ ወነቢይ ዘኮነ ከሃሌ በቃሉ ወበምግባሩ በቅድመ እግዚአብሔር ወበቅድመ ኵሉ ሰብእ።,"He said to them, “What things?”They said to him, “The things about Jesus of Nazareth. Because of his powerful deeds and words, he was recognized by God and all the people as a prophet." +የካ​ህ​ናት አለ​ቆ​ችና መኳ​ን​ን​ቶ​ቻ​ችን አሳ​ል​ፈው እንደ ሰጡት፥ ሞትም እንደ ፈረ​ዱ​በ​ትና እንደ ሰቀ​ሉት ነው።,ወዘከመ አግብእዎ ሊቃነ ካህናት ወመኳንንቲነ ወኰነንዎ ለሞት ወሰቀልዎ።,"But our chief priests and our leaders handed him over to be sentenced to death, and they crucified him." +እኛ ግን እስ​ራ​ኤ​ልን ያድ​ና​ቸው ዘንድ ያለው እርሱ እንደ ሆነ ተስፋ እና​ደ​ርግ ነበር፤ ከዚ​ህም ሁሉ ጋር ይህ ነገር ከሆነ ዛሬ ሦስ​ተኛ ቀን ነው።,ወንሕነሰ ነአምን ቦቱ ከመ ውእቱ ዘሀለዎ ያድኅኖሙ ለእስራኤል ወምስለ ዝንቱ ኵሉ ሠሉስ ዮም እምዘኮነ ዝንቱ።,We had hoped he was the one who would redeem Israel. All these things happened three days ago. +ደግ​ሞም ሴቶች ከእኛ ዘንድ ወደ መቃ​ብር ገስ​ግ​ሠው ሄደው ነበ​ርና አስ​ደ​ን​ቀው ነገ​ሩን።,ወቦ አንስትኒ እለ አንከራ ወነገራነ ለነ እለ ጌሣ ኀበ መቃብር።,But there’s more: Some women from our group have left us stunned. They went to the tomb early this morning +ሥጋ​ው​ንም በአ​ላ​ገኙ ጊዜ ተመ​ል​ሰው፦ ተነ​ሥ​ቶ​አል ያሉ​አ​ቸ​ውን የመ​ላ​እ​ክ​ትን መልክ እንደ አዩ ነገ​ሩን።,ወኢረከባ ሥጋሁ ወተሠውጣ ወነገራነ ከመ ርእያ ርእየተ መላእክት እለ ይቤልዎን ከመ ሐይወ።,and didn’t find his body. They came to us saying that they had even seen a vision of angels who told them he is alive. +ከእ​ኛም ዘንድ ወደ መቃ​ብር ሄደው እን​ዲሁ ሴቶች እንደ ተና​ገ​ሩት ሆኖ ያገ​ኙት አሉ፤ እር​ሱን ግን አላ​ዩ​ትም።”,ወቦ እለ ሖሩ እምኔነሂ ኀበ መቃብር ወረከቡ ከማሁ በከመ ይቤላ አንስት ወሎቱሰ ኢረከብዎ።,Some of those who were with us went to the tomb and found things just as the women said. They didn’t see him.” +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ ሰነ​ፎች፥ ነቢ​ያ​ትም የተ​ና​ገ​ሩ​ትን ነገር ሁሉ ከማ​መን ልባ​ችሁ የዘ​ገየ፥,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኦ አብዳን ወጕንዱያነ ልብ ለኢአሚን በኵሉ ዘይቤሉ ነቢያት።,"Then Jesus said to them, “You foolish people! Your dull minds keep you from believing all that the prophets talked about." +ክር​ስ​ቶስ እን​ዲህ ይሞት ዘንድ ወደ ክብ​ሩም ይመ​ለስ ዘንድ ያለው አይ​ደ​ለ​ምን?”,አኮኑ ከመዝ ሀለዎ ለክርስቶስ ይትቀተል ወይባእ ውስተ ስብሓቲሁ።,Wasn’t it necessary for the Christ to suffer these things and then enter into his glory?” +እር​ሱም ከሙ​ሴና ከነ​ቢ​ያት፥ ከመ​ጻ​ሕ​ፍ​ትም ሁሉ ስለ እርሱ የተ​ነ​ገ​ረ​ውን ይተ​ረ​ጕ​ም​ላ​ቸው ጀመር።,ወአኀዘ ይፈክር ሎሙ እምዘሙሴ ወዘነቢያት ወእምኵሉ መጻሕፍት ዘበእንቲኣሁ።,"Then he interpreted for them the things written about himself in all the scriptures, starting with Moses and going through all the Prophets." +ሊሄ​ዱ​ባት ወደ ነበ​ረ​ችው መን​ደ​ርም ተቃ​ረቡ፤ እርሱ ግን ይር​ቃ​ቸው ጀመር።,ወቀርቡ ሀገረ ኀበ የሐውሩ ባቲ ወአኀዘ ይትራኀቆሙ፤,"When they came to Emmaus, he acted as if he was going on ahead." +እነ​ር​ሱም፥ “መሽ​ቶ​አ​ልና፥ ፀሐ​ይም ተዘ​ቅ​ዝ​ቆ​አ​ልና፥ ከእኛ ጋር እደር” ብለው ግድ አሉት፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ሊያ​ድር ገባ።,ወአገበርዎ ወይቤልዎ ንበር ምስሌነ እስመ መስየ ወተቈልቈለ ፀሓይ ወቦአ ከመ ይኅድር ምስሌሆ��።,"But they urged him, saying, “Stay with us. It’s nearly evening, and the day is almost over.” So he went in to stay with them." +ከዚ​ህም በኋላ አብ​ሮ​አ​ቸው ለማ​ዕድ ተቀ​ምጦ ሳለ እን​ጀ​ራ​ውን አን​ሥቶ ባረከ፤ ቈር​ሶም ሰጣ​ቸው።,ወእምዝ እንዘ ይረፍቅ ምስሌሆሙ ነሥአ ኅብስተ ወባረከ ወፈተተ ወወሀቦሙ።,"After he took his seat at the table with them, he took the bread, blessed and broke it, and gave it to them." +ዐይ​ና​ቸ​ውም ተገ​ለ​ጠና ዐወ​ቁት፤ ወዲ​ያ​ው​ኑም ከእ​ነ​ርሱ ተሰ​ወረ።,ወተከሥታ አዕይንቲሆሙ ወአእመርዎ ወጠፍአ እምኔሆሙ ሶቤሃ ወኀጥእዎ።,"Their eyes were opened and they recognized him, but he disappeared from their sight." +እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም እን​ዲህ አሉ፥ “በመ​ን​ገድ ሲነ​ግ​ረን፥ መጻ​ሕ​ፍ​ት​ንም ሲተ​ረ​ጕ​ም​ልን ልባ​ችን ይቃ​ጠ​ል​ብን አል​ነ​በ​ረ​ምን?”ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ስለ መመ​ለ​ሳ​ቸው,ወይቤሉ በበይናቲሆሙ አኮኑ ይነድደነ ልብነ ዘከመ ይነግረነ በፍኖት ወይፌክር ለነ መጻሕፍተ።,"They said to each other, “Weren’t our hearts on fire when he spoke to us along the road and when he explained the scriptures for us?”" +በዚ​ያ​ችም ሰዓት ተነ​ሥ​ተው ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ተመ​ለሱ፤ ዐሥራ አን​ዱን ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትና አብ​ረ​ዋ​ቸው የነ​በ​ሩ​ት​ንም ተሰ​ብ​ስ​በው አገ​ኙ​አ​ቸው፤,ወተንሥኡ ሶቤሃ ይእተ ሰዓተ ወተሠውጡ ኢየሩሳሌም ወረከብዎሙ ለዐሠርቱ ወአሐዱ ጉቡኣኒሆሙ ወለእለሂ ምስሌሆሙ።,They got up right then and returned to Jerusalem. They found the eleven and their companions gathered together. +እን​ዲህ እያሉ፥ “ጌታ​ችን በእ​ው​ነት ተነ​ሥ​ቶ​አል፤ ለስ​ም​ዖ​ንም ታይ​ቶ​ታል።”,እንዘ ይብሉ አማን ተንሥአ እግዚእነ ወአስተርአዮ ለስምዖን።,"They were saying to each other, “The Lord really has risen! He appeared to Simon!”" +እነ​ር​ሱም በመ​ን​ገድ የሆ​ነ​ው​ንና እን​ጀ​ራ​ውን ሲቈ​ርስ ጌታ​ች​ንን እን​ዴት እን​ዳ​ወ​ቁት ነገ​ሩ​አ​ቸው።ጌታ​ችን ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ስለ መገ​ለጡ,ወነገርዎሙ እሙንቱሂ ዘበፍኖት ወዘከመሂ አእመርዎ ለእግዚእነ እንዘ ይፌትት ኅብስተ።,Then the two disciples described what had happened along the road and how Jesus was made known to them as he broke the bread.Jesus appears to the disciples +ይህ​ንም ሲነ​ጋ​ገሩ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው ቆመና፥ “ሰላም ለእ​ና​ንተ ይሁን፤ አት​ፍሩ፤ እኔ ነኝ” አላ​ቸው።,ወእንዘ ዘንተ ይትናገሩ ቆመ ማእከሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ሰላም ለክሙ ኢትፍርሁ አነ ውእቱ።,"While they were saying these things, Jesus himself stood among them and said, “Peace be with you!”" +እነ​ርሱ ግን ፈሩ፤ ደነ​ገ​ጡም፤ ምት​ሐ​ት​ንም የሚ​ያዩ መሰ​ላ​ቸው።,ወደንገፁ ወፈርሁ ወመሰሎሙ ከመ ዘመንፈሰ ይሬእዩ።,They were terrified and afraid. They thought they were seeing a ghost. +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ምን ያስ​ደ​ነ​ግ​ጣ​ች​ኋል? በል​ባ​ች​ሁስ እን​ዲህ ያለ ዐሳብ ለምን ይነ​ሣ​ሣል?,ወይቤሎሙ ምንትኑ ያደነግፀክሙ ወለምንት የዐርግ ዘከመዝ ኅሊና ውስተ ልብክሙ።,"He said to them, “Why are you startled? Why are doubts arising in your hearts?" +እጄ​ንና እግ​ሬን እዩ፤ ዳስ​ሱ​ኝም፤ እኔ እንደ ሆን​ሁም ዕወቁ፤ በእኔ እን​ደ​ም​ታ​ዩት ለም​ት​ሐት አጥ​ን​ትና ሥጋ የለ​ው​ምና።”,ርእዩ እደውየ ወእገርየ ከመ አነ ውእቱ ወግሥሡኒ ወአእምሩ እስመ ለመንፈስሰ አልቦቱ ሥጋ ወዐፅም በከመ ትሬእዩ ብየ።,"Look at my hands and my feet. It’s really me! Touch me and see, for a ghost doesn’t have flesh and bones like you see I have.”" +ይህ​ንም ብሎ እጆ​ቹ​ንና እግ​ሮ​ቹን አሳ​ያ​ቸው።,ወዘንተ ብሂሎ አርአዮሙ እደዊሁ ወእገሪሁ።,"As he said this, he showed them his hands and feet." +ከድ​ን​ጋጤ የተ​ነ​ሣም ገና ሳያ​ምኑ ደስ ብሎ​አ​ቸ​ውም ��ያ​ደ​ንቁ ሳሉ፥ “በዚህ አን​ዳች የሚ​በላ አላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው።,ወእንዘ ዓዲ ኢአምኑ እምድንጋፄ ወእንዘ ያነክሩ በትፍሥሕት ይቤሎሙ ደቂቅየ ቦኑ ብክሙ ዝየ ዘንበልዕ።,"Because they were wondering and questioning in the midst of their happiness, he said to them, “Do you have anything to eat?”" +እነ​ር​ሱም ከተ​ጠ​በሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፤ ከማር ወለ​ላም ጥቂት ሰጡት።,ወወሀብዎ መክፈልተ ዓሣ ጥቡሰ ወእምጸቃውዐ መዓር።,They gave him a piece of baked fish. +ተቀ​ብ​ሎም በፊ​ታ​ቸው በላ፤ የተ​ረ​ፈ​ው​ንም አን​ሥቶ ሰጣ​ቸው።,ወበልዐ በቅድሜሆሙ ወነሥአ ዘተርፈ ወወሀቦሙ።,"Taking it, he ate it in front of them." +እር​ሱም፥ “በሙሴ ኦሪት፥ በነ​ቢ​ያ​ትና በመ​ዝ​ሙ​ርም ስለ እኔ የተ​ነ​ገ​ረው ይፈ​ጸም ዘንድ እን​ዳ​ለው፥ ከእ​ና​ንተ ጋር ሳለሁ የነ​ገ​ር​ኋ​ችሁ ነገሬ ይህ ነው” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ አኮኑ ዝንቱ ነገርየ ዘእቤለክሙ እንዘ ሀለውኩ ምስሌክሙ ከመ ሀለዎ ይብጻሕ ዘይቤ ኦሪተ ሙሴ ወነቢያት ወመዝሙር በእንቲኣየ።,"Jesus said to them, “These are my words that I spoke to you while I was still with you—that everything written about me in the Law from Moses, the Prophets, and the Psalms must be fulfilled.”" +ከዚ​ህም በኋላ መጻ​ሕ​ፍ​ትን እን​ዲ​ያ​ስ​ተ​ውሉ አእ​ም​ሮ​አ​ቸ​ውን ከፈ​ተ​ላ​ቸው።,ወእምዝ ከሠተ ልቦሙ ከመ ይለብዉ መጻሕፍተ ወለበዉ።,Then he opened their minds to understand the scriptures. +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “ክር​ስ​ቶስ እን​ዲ​ሞት በሦ​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን ከሙ​ታን ተለ​ይቶ እን​ዲ​ነሣ፥,ወይቤሎሙ ከማሁ ጽሑፍ ከመ ይትቀተል ክርስቶስ ወይትነሣእ እምነ ምውታን በሣልስት ዕለት፤,"He said to them, “This is what is written: the Christ will suffer and rise from the dead on the third day," +ንስ​ሓና የኀ​ጢ​ኣት ስር​የት ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ጀምሮ በአ​ሕ​ዛብ ሁሉ እን​ዲ​ሰ​በክ እን​ዲሁ ተጽ​ፎ​አል።,ወይስብኩ በስሙ ለንስሓ ወለኅደገተ ኀጢአት ለኵሉ አሕዛብ እኂዞሙ እም ኢየሩሳሌም።,"and a change of heart and life for the forgiveness of sins must be preached in his name to all nations, beginning from Jerusalem." +እና​ን​ተም ለዚህ ነገር ምስ​ክ​ሮች ናችሁ።,ወአንትሙሰ ሰማዕቱ ለዝንቱ ነገር።,You are witnesses of these things. +እነሆ፥ እኔ የአ​ባ​ቴን ተስፋ ለእ​ና​ንተ እል​ካ​ለሁ፤ እና​ንተ ግን ከአ​ር​ያም ኀይ​ልን እስ​ክ​ት​ለ​ብሱ ድረስ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ከተማ ተቀ​መጡ።”ስለ ዕር​ገቱ,ወናሁ አነ እፌኑ ተስፋሁ ለአቡየ ላዕሌክሙ ወአንትሙሰ ንበሩ ሀገረ ኢየሩሳሌም እስከ ትለብሱ ኀይለ እምአርያም።በእንተ ዕርገቱ ለእግዚእነ,"Look, I’m sending to you what my Father promised, but you are to stay in the city until you have been furnished with heavenly power.”Ascension of Jesus" +እስከ ቢታ​ን​ያም ወደ ውጭ አወ​ጣ​ቸው፤ እጁ​ንም አን​ሥቶ በላ​ያ​ቸ​ውም ጭኖ ባረ​ካ​ቸው።,ወእምዝ አውፅኦሙ አፍኣ እስከ ቢታንያ ወአንሥአ እደዊሁ ወአንበረ ላዕሌሆሙ ወባረኮሙ።,"He led them out as far as Bethany, where he lifted his hands and blessed them." +እየ​ባ​ረ​ካ​ቸ​ውም ራቃ​ቸው፤ ወደ ሰማ​ይም ዐረገ።,ወእንዘ ይባርኮሙ ተረኀቆሙ ወዐርገ ሰማየ።,"As he blessed them, he left them and was taken up to heaven." +እነ​ር​ሱም ሰገ​ዱ​ለ​ትና በታ​ላቅ ደስታ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ተመ​ለሱ።,ወእሙንቱሰ ሰገዱ ሎቱ ወተሠውጡ ኢየሩሳሌም በዐቢይ ፍሥሓ።,They worshipped him and returned to Jerusalem overwhelmed with joy. +በቤተ መቅ​ደ​ስም ዘወ​ትር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እያ​መ​ሰ​ገ​ኑና እያ​ገ​ለ​ገሉ ኖሩ።ከሰባ ሁለቱ አር​ድ​እት አንዱ ወን​ጌ​ላዊ ሉቃስ የጻ​ፈው ወን​ጌል ተፈ​ጸመ።የጻ​ፈ​ውም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ወደ ሰማይ በዐ​ረገ በሃያ አንድ ዓመት ቀላ​ው​ዴ​ዎስ ቄሣር በነ​ገሠ በዐ���ሥራ አራት ዓመት በጽ​ርዕ ቋንቋ ለመ​ቄ​ዶ​ንያ ሰዎች ነው።ምስ​ጋና ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይሁን። አሜን።,ወነበሩ በቤተ መቅደስ ዘልፈ እንዘ ይባርክዎ ወይሴብሕዎ ለእግዚአብሔር አሜን።መልአ ጽሕፈተ ብሥራቱ ለሉቃስ ረድእ አሐዱ እም ሰብዓ ወክልኤቱ አርድእት ወኮነ ዘጸሐፎ በልሳነ ዮናኒ ለሰብአ ሀገረ መቄዶንያ እምድኅረ ዕርገቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ውስተ ሰማይ በሥጋ በዕሥራ ወአሐዱ ዓመት ወአመ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ ዓመተ መንግሥቱ ለቀላውዴዎስ ወስብሐት ለእግዚአብሔር። አሜን።,And they were continuously in the temple praising God. +ጢባ​ር​ዮስ ቄሣር በነ​ገሠ በዐ​ሥራ አም​ስት ዓመት ጴን​ጤ​ና​ዊው ጲላ​ጦስ የይ​ሁዳ ገዢ ሆኖ ሳለ፥ ሄሮ​ድ​ስም በገ​ሊላ የአ​ራ​ተ​ኛው ክፍል ገዢ ሳለ፥ ወን​ድሙ ፊል​ጶ​ስም የኢ​ጡ​ር​ያ​ስና የጥ​ራ​ኮ​ኒ​ዶስ አራ​ተኛ ክፍል ገዢ፥ ሊሳ​ን​ዮ​ስም የሳ​ብ​ላ​ኒስ አራ​ተኛ ክፍል ገዢ ሆነው ሳሉ፥,ወአመ ዐሠርቱ ወኀምስቱ ዓመተ መንግሥቱ ለጢባርዮስ ቄሳር እንዘ ጲላጦስ ጰንጤናዊ መልአከ ይሁዳ ወሄሮድስ ንጉሥ ላዕለ ገሊላ ወፊልጶስ እኁሁ መልአከ ኢጡርያስ ወለብሔረ ጥራኮኒዶስ ወሊሳንዩስ ሀቢ እንተ ሳብላኔስ።,"In the fifteenth year of the rule of the emperor Tiberius—when Pontius Pilate was governor over Judea and Herod was ruler over Galilee, his brother Philip was ruler over Ituraea and Trachonitis, and Lysanias was ruler over Abilene," +ሐናና ቀያ​ፋም ሊቃነ ካህ​ናት በነ​በ​ሩ​በት ወራት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል በም​ድረ በዳ ወደ ዘካ​ር​ያስ ልጅ ወደ ዮሐ​ንስ መጣ።,ወአመ ሐና ወቀያፋ ሊቃነ ካህናት መጽአ ቃለ እግዚአብሔር ላዕለ ዮሐንስ ወልደ ዘካርያስ በገዳም።,during the high priesthood of Annas and Caiaphas—God’s word came to John son of Zechariah in the wilderness. +ስለ ኀጢ​አት ስር​የት ለን​ስሓ የሚ​ያ​በቃ ጥም​ቀ​ትን እየ​ሰ​በከ በዮ​ር​ዳ​ኖስ አው​ራጃ ዞረ።,ወዖደ አድያመ ዮርዳኖስ ወሰበከ ጥምቀተ ለንስሓ በዘይትኀደግ ኀጢአት።,"John went throughout the region of the Jordan River, calling for people to be baptized to show that they were changing their hearts and lives and wanted God to forgive their sins." +በም​ድረ በዳ የሚ​ጮኽ የአ​ዋጅ ነጋሪ ድምፅ በነ​ቢዩ በኢ​ሳ​ይ​ያስ መጽ​ሐፍ ቃል እንደ ተጻፈ፥ እን​ዲህ ሲል፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ገድ ጥረጉ፤ ጥር​ጊ​ያ​ው​ንም አስ​ተ​ካ​ክሉ።,በከመ ይብል ቃለ መጽሐፈ ኢሳይያስ ነቢይ ዘይቤ፤ «ናሁ ቃለ ዐዋዲ ዘይሰብክ በገዳም ወይብል ጺሑ ፍኖተ እግዚአብሔር ወዐርዩ መጽያሕቶ።,"This is just as it was written in the scroll of the words of Isaiah the prophet, A voice crying out in the wilderness:“Prepare the way for the Lord; make his paths straight." +ጐድ​ጓ​ዳው ሁሉ ይምላ፤ ተራ​ራ​ውም፥ ኮረ​ብ​ታ​ውም ሁሉ ዝቅ ይበል፤ ሰን​ከ​ል​ካ​ላ​ውም የቀና ጥር​ጊያ ይሁን፤ ወጣ ገባው መን​ገ​ድም ይስ​ተ​ካ​ከል።,ኵሉ ማዕምቅ ይምላእ ወኵሉ ደብር ወወግር ይተሐት ወይኩን መብእስ መጽያሕተ ርቱዐ ወይዕሪ ፍኖት መብእስ።,"Every valley will be filled, and every mountain and hill will be leveled. The crooked will be made straight and the rough places made smooth." +ሰውም ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትድ​ግና ይይ።”,ወይርአይ ኵሉ ዘነፍስ አድኅኖቶ ለእግዚአብሔር።»,All humanity will see God’s salvation.” +ዮሐ​ን​ስም ሊያ​ጠ​ም​ቃ​ቸው የመ​ጡ​ትን ሰዎች እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንት የእ​ፉ​ኝት ልጆች፥ ከሚ​መ​ጣው መቅ​ሠ​ፍት ታመ​ልጡ ዘንድ ማን ነገ​ራ​ችሁ?,ወይቤሎሙ ዮሐንስ ለሕዝብ እለ መጽኡ ኀቤሁ ያጥምቆሙ ኦ ትውልደ ሰበድዓት መኑ ነገረክሙ ታምሥጡ እመቅሠፍት ዘይመጽእ።,"Then John said to the crowds who came to be baptized by him, “You children of snakes! Who warned you to escape from the angry judgment that is coming soon?" +እን​ግ​ዲህ ለን​ስሓ የሚ​ያ​በ​ቃ​ች​ሁን ሥራ ሥሩ፤ አብ​ር​ሃም አባ​ታ​ችን አለን በማ​ለት የም​ታ​መ​ልጡ አይ​ም​ሰ​ላ​ችሁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ነ​ዚህ ድን​ጋ​ዮች ለአ​ብ​ር​ሃም ልጆ​ችን ማስ​ነ​ሣት እን​ደ​ሚ​ችል እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ።,ግበሩ እንከ ፍሬ ዘይደልወክሙ ለንስሓ ወኢይምሰልክሙ በብሂለ ሀሎ አቡነ አብርሃም እብለክሙ ከመ ይክል እግዚአብሔር አንሥኦ ውሉድ ለአብርሃም እምእላንቱ አእባን።,"Produce fruit that shows you have changed your hearts and lives. And don’t even think about saying to yourselves, Abraham is our father. I tell you that God is able to raise up Abraham’s children from these stones." +፥,እስመ ናሁ ወድአ ተሠይመ ጕድብ ኀበ ጕንደ ዕፀው ወለኵሉ ዕፅ ዘኢይፈሪ ፍሬ ሠናየ ይገዝምዎ ወውስተ እሳት ይወድይዎ።በእንተ እለ ተስእልዎ ለዮሐንስ,"The ax is already at the root of the trees. Therefore, every tree that doesn’t produce good fruit will be chopped down and tossed into the fire.”" +ሕዝ​ቡም፥ “እን​ግ​ዲህ ምን እና​ድ​ርግ?” ብለው ጠየ​ቁት።,ወተስእልዎ ሕዝብ ወይቤልዎ ምንተ ንግበር።,"The crowds asked him, “What then should we do?”" +እር​ሱም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ሁለት ልብስ ያለው አን​ዱን ለሌ​ለው ይስጥ፤ ምግብ ያለ​ውም እን​ዲሁ ያድ​ርግ።”,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ዘቦ ክልኤ ልብስ ኪዳናት የሀብ ለዘአልቦ ወዘሂቦ እክል ከማሁ ይግበር።,"He answered, “Whoever has two shirts must share with the one who has none, and whoever has food must do the same.”" +ቀራ​ጮ​ችም ሊያ​ጠ​ም​ቃ​ቸው መጡና፥ “መም​ህር፥ ምን እና​ድ​ርግ?” ብለው ጠየ​ቁት።,ወመጽኡ መጸብሓንሂ ያጥምቆሙ ወተስእልዎ ወይቤልዎ ሊቅ ምንተ ንግበር።,"Even tax collectors came to be baptized. They said to him, “Teacher, what should we do?”" +እር​ሱም፥ “ከታ​ዘ​ዛ​ች​ሁት አት​ር​ፋ​ችሁ አት​ው​ሰዱ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ አልቦ ዘትገብሩ ፈድፋደ እምዘተአዘዝክሙ።,"He replied, “Collect no more than you are authorized to collect.”" +ጭፍ​ሮ​ችም መጥ​ተው፥ “እኛሳ ምን እና​ድ​ርግ?” አሉት፤ “በደ​መ​ወ​ዛ​ችሁ ኑሩ እንጂ በማ​ንም ግፍ አት​ሥሩ፤ ማን​ንም አት​ቀሙ፤ አት​በ​ድ​ሉም” አላ​ቸው።,ወተስእልዎ ሐራሂ ወይቤልዎ ንሕነኬ ምንተ ንግበር ወይቤሎሙ ኢትትዐገሉ ወኢመነሂ ወኢትሂዱ አላ ንበሩ በበሲሳይክሙ።,"Soldiers asked, “What about us? What should we do?”He answered, “Don’t cheat or harass anyone, and be satisfied with your pay.”Responses to John" +ሕዝ​ቡም ሁሉ በል​ባ​ቸው ዐሰቡ፤ ዮሐ​ን​ስም ክር​ስ​ቶስ እንደ ሆነ መሰ​ላ​ቸው።,ወኀለዩ ኵሉ ሕዝብ በልቦሙ ወመሰሎሙ ዮሐንስ ከመ ውእቱ ክርስቶስ።,"The people were filled with expectation, and everyone wondered whether John might be the Christ." +ዮሐ​ን​ስም መልሶ ሁሉ​ንም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ በውኃ አጠ​ም​ቃ​ች​ኋ​ለሁ፤ ግን የሚ​በ​ል​ጠኝ የጫ​ማ​ውን ማሰ​ሪያ እንኳ ልፈ​ታ​ለት የማ​ይ​ገ​ባኝ ይመ​ጣል፤ እርሱ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ፥ በእ​ሳ​ትም ያጠ​ም​ቃ​ች​ኋል።,ወአውሥአ ዮሐንስ ወይቤሎሙ ለኵሎሙ አንሰ አጠምቀክሙ በማይ ወይመጽእ ዘይጸንዐኒ ዘኢይደልወኒ እፍታሕ ቶታነ አሣእኒሁ ወውእቱ ያጠምቀክሙ በመንፈስ ቅዱስ ወበእሳት።,"John replied to them all, “I baptize you with water, but the one who is more powerful than me is coming. I’m not worthy to loosen the strap of his sandals. He will baptize you with the Holy Spirit and fire." +መንሹ በእጁ ነው፤ የዐ​ው​ድ​ማ​ው​ንም እህል ያጠ​ራል፤ ስን​ዴ​ው​ንም በጎ​ተ​ራው ይሰ​በ​ስ​ባል፤ ገለ​ባ​ውን ግን በማ​ይ​ጠፋ እሳት ያቃ​ጥ​ላል።”,ዘመሥኤ ውስተ እዴሁ ወያነጽሕ ዐውደ እክሉ ወያስተጋብእ ሥርናዮ ውስተ መዛግብቲሁ ወሐሠሮሰ ያውዒ በእሳት ዘኢይጠፍእ።,The shovel he uses to sift the wheat from the husks is in his hands. He will clean out his threshing area and bring the wheat into his barn. But he will burn the husks with a fire that can’t be put out.” +ሕዝ​ቡ​ንም ይገ​ስ​ጻ​ቸ​ውና በሌ​ላም በብዙ ነገር የም​ሥ​ራች ይነ​ግ​ራ​ቸው ነበር።ስለ ዮሐ​ንስ መጥ​ምቅ መታ​ሰር,ወቦ ባዕድኒ ብዙኅ ዘመሀሮሙ ለሕዝብ ወገሠጾሙ።ዘከመ ተሞቅሐ ዮሐንስ መጥምቅ,"With many other words John appealed to them, proclaiming good news to the people." +ዮሐ​ን​ስም የአ​ራ​ተ​ኛው ክፍል ገዢ ሄሮ​ድ​ስን የወ​ን​ድ​ሙን የፊ​ል​ጶ​ስን ሚስት ሄሮ​ድ​ያ​ዳን ስለ​ማ​ግ​ባ​ቱና ሄሮ​ድስ ያደ​ር​ገው ስለ​ነ​በ​ረው ክፉ ነገር ሁሉ ይገ​ሥ​ጸው ነበር።,ወኮነ ዮሐንስ ይጌሥጾ ለሄሮድስ ወይዘልፎ በእንተ ሄሮድያዳ ብእሲተ ፊልጶስ እኁሁ ወበእንተ ኵሉ እኩይ ዘገብረ ሄሮድስ።,"But Herod the ruler had been criticized harshly by John because of Herodias, Herod’s brother’s wife, and because of all the evil he had done." +ደግ​ሞም ከዚህ ሁሉ በላይ ጨምሮ ዮሐ​ን​ስን ተቀ​የ​መ​ውና በግ​ዞት ቤት አስ​ገ​ባው።ጌታ​ችን ስለ መጠ​መቁ,ወዓዲ ወሰከ እንበይነ ዝኒ ተቀየሞ ለዮሐንስ ወዐጸዎ ውስተ ቤተ ሞቅሕ።በእንተ ጥምቀቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ,He added this to the list of his evil deeds: he locked John up in prison.Jesus’ baptism +ሕዝ​ቡም ሁሉ ከተ​ጠ​መቁ በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ተጠ​መቀ፤ ሲጸ​ል​ይም ሰማይ ተከ​ፈተ።,ወእምድኅረ ተጠምቁ ኵሉ ሕዝብ ተጠምቀ እግዚእ ኢየሱስኒ።,"When everyone was being baptized, Jesus also was baptized. While he was praying, heaven was opened" +መን​ፈስ ቅዱ​ስም የር​ግብ መልክ ባለው አካል አም​ሳል በእ​ርሱ ላይ ወረደ፤ ከሰ​ማ​ይም፥ “የም​ወ​ድህ፥ በአ​ን​ተም ደስ የሚ​ለኝ ልጄ አንተ ነህ” የሚል ቃል መጣ። ሉቃ.,ወእንዘ ይጼሊ ተርኅወ ሰማይ ወወረደ መንፈስ ቅዱስ ላዕሌሁ በአምሳለ ሥጋ ርእየተ ርግብ ጸዓዳ ወመጽአ ቃል እምሰማይ ዘይብል አንተ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ወኪያከ ሠመርኩ።በእንተ መጽሐፈ ትውልድ ዘኢየሱስ,"and the Holy Spirit came down on him in bodily form like a dove. And there was a voice from heaven: “You are my Son, whom I dearly love; in you I find happiness.”Jesus’ genealogy" +የጌ​ታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ዕድ​ሜዉ ሠላሳ ዓመት ያህል ነበር፤ የዮ​ሴፍ ልጅም ይመ​ስ​ላ​ቸው ነበር።,ወየአክል ሠላሳ ክረምቱ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይመስሎሙ ወልደ ዮሴፍ ውእቱ።,Jesus was about +የኤሊ ልጅ፥ የማቲ ልጅ፥ የሌዊ ልጅ፥ የሜ​ልኪ ልጅ፥ የዮና ልጅ፥ የዮ​ሴፍ ልጅ፥,ወልደ ዔሊ ወልደ ማቲ ወልደ ሌዊ ወልደ ሜልኪ ወልደ ዮና ወልደ ዮሴፍ።,son of Matthat son of Levi son of Melchi son of Jannai son of Joseph +የማ​ታ​ትዩ ልጅ፥ የአ​ሞጽ ልጅ፥ የና​ሆም ልጅ፥ የኤ​ስ​ሎም ልጅ፥ የናጌ ልጅ፥,ወልደ ማታትዩ ወልደ አሞጽ ወልደ ናሆም ወልደ ኤስሎም ወልደ ናጌ።,son of Mattathias son of Amos son of Nahum son of Esli son of Naggai +የማ​አት ልጅ፥ የማ​ታ​ትዩ ልጅ፥ የሴ​ሜይ ልጅ፥ የዮ​ሴፍ ልጅ፥ የዮዳ ልጅ፥,ወልደ ማአት ወልደ ማታትዩ ወልደ ሴሜይ ወልደ ዮሴፍ ወልደ ዮዳ።,son of Maath son of Mattathias son of Semein son of Josech son of Joda +የዮ​ናን ልጅ፥ የሬስ ልጅ፥ የዘ​ሩ​ባ​ቤል ልጅ፥ የሰ​ላ​ት​ያል ልጅ፥ የኔሪ ልጅ፥,ወልደ ዮናን ወልደ ሬስ ወልደ ዘሩባቤል ወልደ ሰላትያል ወልደ ኔሪ።,son of Joanan son of Rhesa son of Zerubbabel son of Shealtiel son of Neri +የሜ​ልኪ ልጅ፥ የሐዲ ልጅ፥ የዮሳ ልጅ፥ የቆ​ሳም ልጅ፥ የኤ​ል​ሞ​ዳም ልጅ፥ የኤር ልጅ፥,ወልደ ሜልኪ ወልደ ሐዲ ወልደ ዮሳ ወልደ ቆሳም ወልደ ኤልሞዳም ወልደ ኤር።,son of Melchi son of Addi son of Cosam son of Elmadam son of Er +የዮ​ሴዕ ልጅ፥ የአ​ል​ዓ​ዛር ልጅ፥ የዮ​ራም ልጅ፥ የማ​ጣት ልጅ፥ የሌዊ ልጅ፥,ወልደ ዮሴዕ ወልደ አልዓዛር ወልደ ዮራም ወልደ ማጣት ወልደ ሌዊ።,son of Joshua son of Eliezer son of Jorim son of Matthat son of Levi +የስ​ም​ዖን ልጅ፥ የይ​ሁዳ ልጅ፥ የዮ​ሴፍ ልጅ፥ የዮ​ናን ልጅ፥ የኤ​ል​ያ​ቄም ልጅ፥,ወልደ ስምዖን ወልደ ይሁዳ ወልደ ዮሴፍ ወልደ ዮናን ወልደ ኤልያቄም።,son of Simeon son of Judah son of Joseph son of Jonam son of Eliakim +የሜ​ልያ ልጅ፥ የማ​ይ​ናን ልጅ፥ የማ​ጣት ልጅ፥ የና​ታን ልጅ፥ የዳ​ዊት ልጅ፥,ወልደ ሜልያ ወልደ ማይናን ወልደ ማጣት ወልደ ናታን ወልደ ዳዊት።,son of Melea son of Menna son of Mattatha son of Nathan son of David +የዕ​ሤይ ልጅ፥ የኢ​ዮ​ቤድ ልጅ፥ የቦ​ዔዝ ልጅ፥ የሰ​ል​ሞን ልጅ፥ የነ​ዓ​ሶን ልጅ፥,ወልደ ዕሤይ ወልደ ኢዮቤድ ወልደ ቦዔዝ ወልደ ሰልሞን ወልደ ነአሶን።,son of Jesse son of Obed son of Boaz son of Sala son of Nahshon +የአ​ሚ​ና​ዳብ ልጅ፥ የአ​ራም ልጅ፥ የኦ​ርኒ ልጅ፥ የኤ​ስ​ሮም ልጅ፥ የፋ​ሬስ ልጅ፤ የይ​ሁዳ ልጅ፥,ወልደ አሚናዳብ ወልደ አራም ወልደ ኦርኒ ወልደ ኤስሮም ወልደ ፋሬስ ወልደ ይሁዳ።,son of Amminadab son of Admin son of Arni son of Hezron son of Perez son of Judah +የያ​ዕ​ቆብ ልጅ፥ የይ​ስ​ሐቅ ልጅ፥ የአ​ብ​ር​ሃም ልጅ፥ የታራ ልጅ፥ የና​ኮር ልጅ፥,ወልደ ያዕቆብ ወልደ ይስሐቅ ወልደ አብርሃም ወልደ ታራ ወልደ ናኮር።,son of Jacob son of Isaac son of Abraham son of Terah son of Nahor +የሴ​ሩኅ ልጅ፥ የራ​ግው ልጅ፥ የፋ​ሌቅ ልጅ፥ የኤ​ቦር ልጅ፥ የሳላ ልጅ፥,ወልደ ሴሩኅ ወልደ ራግው ወልደ ፋሌቅ ወልደ ኤቦር ወልደ ሳላ።,son of Serug son of Reu son of Peleg son of Eber son of Shelah +የቃ​ይ​ናን ልጅ፥ የአ​ር​ፋ​ክ​ስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላ​ሜሕ ልጅ፥,ወልደ ቃይንም ወልደ አርፋክስድ ወልደ ሴም ወልደ ኖኅ ወልደ ላሜሕ።,son of Cainan son of Arphaxad son of Shem son of Noah son of Lamech +የማ​ቱ​ሳላ ልጅ፥ የሄ​ኖክ ልጅ፥ የያ​ሬድ ልጅ፥ የመ​ላ​ል​ኤል ልጅ፥ የቃ​ይ​ናን ልጅ፥,ወልደ ማቱሳላ ወልደ ሄኖክ ወልደ ያሬድ ወልደ መላልኤል ወልደ ቃይናን።,son of Methuselah son of Enoch son of Jared son of Mahalalel son of Cainan +የሄ​ኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ የአ​ዳም ልጅ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ።,ወልደ ሄኖስ ወልደ ሴት ወልደ አዳም ወልደ እግዚአብሔር።,son of Enos son of Seth son of Adam son of God. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መን​ፈስ ቅዱ​ስን ተመ​ልቶ ከዮ​ር​ዳ​ኖስ ተመ​ለሰ፤ መን​ፈ​ስም ወደ ምድረ በዳ ወሰ​ደው።,ወመልአ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ እግዚእ ኢየሱስ ወተመይጠ እምዮርዳኖስ ወወሰዶ መንፈስ ገዳመ።,"Jesus returned from the Jordan River full of the Holy Spirit, and was led by the Spirit into the wilderness." +አርባ መዓ​ል​ትና አርባ ሌሊት ከዲ​ያ​ብ​ሎስ ተፈ​ተነ፥ በእ​ነ​ዚ​ያም ቀኖች ምንም አል​በ​ላም፤ እነ​ዚ​ያም ቀኖች ከተ​ፈ​ጸሙ በኋላ ተራበ።,አርብዓ መዐልተ ወአርብዓ ሌሊተ ያሜክሮ ሰይጣን ወኢበልዐ ወኢሰትየ ምንተኒ በውእቶን መዋዕል ወተፈጺሞን እማንቱ መዋዕል ርኅበ።,There he was tempted for forty days by the devil. He ate nothing during those days and afterward Jesus was starving. +ዲያ​ብ​ሎ​ስም፥ “አንተ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ከሆ​ን​ህስ ይህ ድን​ጋይ እን​ጀራ ይሁን በል” አለው።,ወይቤሎ ሰይጣን እመሰ ወልደ እግዚአብሔር አንተ በል ዝንቱ እብን ይኩን ኅብስተ።,"The devil said to him, “Since you are God’s Son, command this stone to become a loaf of bread.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “ሰው የሚ​ኖ​ረው ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አፍ በሚ​ወ​ጣው ቃል ነው እንጂ በእ​ን​ጀራ ብቻ አይ​ደ​ለም የሚል ተጽ​ፎ​አል” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ጽሑፍ ዘይብል «አኮ በኅብስት ክመ ዘየሐዩ ሰብእ አላ በኵሉ ቃል ዘይወፅእ እምአፉሁ ለእግዚአብሔር።»,"Jesus replied, “It’s written, People won’t live only by bread.”" +ዲያ​ብ​ሎ​ስም ወደ ረዥም ተራራ አወ​ጣው፤ የዓ​ለ​ምን መን​ግ​ሥ​ታ​ትም ሁሉ በቅ​ፅ​በት አሳ​የው።,ወአዕረጎ ሰይጣን ውስተ ደብር ነዋኅ ወአርአዮ መንግ��ታተ ኵሉ ዓለም ከመ ወኢምንትኒ።,Next the devil led him to a high place and showed him in a single instant all the kingdoms of the world. +ዲያ​ብ​ሎ​ስም እን​ዲህ አለው፥ “ይህን ሁሉ ግዛት፥ ይህ​ንም ክብር ለአ​ንተ እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ፤ ለእኔ ተሰ​ጥ​ቶ​አ​ልና፤ ለወ​ደ​ድ​ሁ​ትም እሰ​ጠ​ዋ​ለ​ሁና።,ወይቤሎ ሰይጣን ዘንተ ኵሎ ምኵናነ ለከ እሁበከ ወዘንተኒ ክብረ እስመ ሊተ ተውህበ ወለዘፈቀድኩ እሁቦ።,"The devil said, “I will give you this whole domain and the glory of all these kingdoms. It’s been entrusted to me and I can give it to anyone I want." +ስለ​ዚህ አንተ በፊቴ ብት​ሰ​ግ​ድ​ልኝ ይህ ሁሉ ለአ​ንተ ይሁ​ን​ልህ።”,ወእምከመ ሰገድከ ሊተ አንተ ቅድሜየ ለከ ይኩንከ ኵሉ።,"Therefore, if you will worship me, it will all be yours.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “ሰይ​ጣን ከኋ​ላዬ ሂድ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ም​ላ​ክህ ልት​ሰ​ግድ፥ እር​ሱ​ንም ብቻ ልታ​መ​ልክ ተጽ​ፎ​አል” አለው።,ወአውሥአ ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ሑር እምድኅሬየ ሰይጣን ጽሑፍ «ለእግዚአብሔር አምላክከ ትስግድ ወኪያሁ ባሕቲቶ ታምልክ።»,"Jesus answered, “It’s written, You will worship the Lord your God and serve only him.”" +ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ወስዶ በቤተ መቅ​ደሱ የማ​ዕ​ዘን ጫፍ ላይ አቆ​መው፤ እን​ዲ​ህም አለው፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ከሆ​ን​ህስ አንተ ራስህ ወደ ታች መር ብለህ ውረድ።,ወወሰዶ ኢየሩሳሌም ወአቀሞ ዲበ ርእሰ ማዕዘንተ ቤተ መቅደስ ወይቤሎ እመሰ ወልደ እግዚአብሔር አንተ ረድ ለሊከ ታሕተ እምዝየ ወተወረው።,"The devil brought him into Jerusalem and stood him at the highest point of the temple. He said to him, “Since you are God’s Son, throw yourself down from here;" +በመ​ን​ገ​ድህ ይጠ​ብ​ቁህ ዘንድ መላ​እ​ክ​ትን ስለ አንተ ያዝ​ዛ​ቸ​ዋል፤,እስመ ጽሑፍ «ከመ ለመላእክቲሁ ይኤዝዞሙ በእንቲኣከ ከመ ይዕቀቡከ በኵሉ ፍናዊከ።,"for it’s written: He will command his angels concerning you, to protect you" +እግ​ር​ህም በድ​ን​ጋይ እን​ዳ​ት​ሰ​ነ​ካ​ከል በእ​ጃ​ቸው ያነ​ሡ​ሃል” ተብሎ ተጽ​ፎ​አ​ልና።,ወበእደዊሆሙ ያነሥኡከ ከመ ኢትትዐቀፍ በእብን እግረከ።»,and they will take you up in their hands so that you won’t hit your foot on a stone.” +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “ፈጣ​ሪህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አት​ፈ​ታ​ተ​ነው” ተብ​ሎ​አል አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ተብህለ «ኢታመክሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ።»,"Jesus answered, “It’s been said, Don’t test the Lord your God.”" +ዲያ​ብ​ሎ​ስም በዚህ ሁሉ እር​ሱን መፈ​ታ​ተ​ኑን ከፈ​ጸመ በኋላ እስከ ጊዜው ከእ​ርሱ ተለየ።ስለ መጀ​መ​ሪያ ትም​ህ​ርቱ,ወፈጺሞ ሰይጣን አመክሮቶ በኵሉ ኀደጎ እስከ ጊዜሁ።በእንተ ቀዳሚት ስብከቱ,"After finishing every temptation, the devil departed from him until the next opportunity.Jesus announces good news to the poor" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ኀይል ተመ​ልሶ ወደ ገሊላ ሄደ፤ ዝና​ውም በሀ​ገሩ ሁሉ ተሰማ።,ወተመይጠ እግዚእ ኢየሱስ በኀይለ መንፈስ ቅዱስ ወሖረ ገሊላ ወተሰምዐ ነገሩ በኵሉ በሓውርት።,"Jesus returned in the power of the Spirit to Galilee, and news about him spread throughout the whole countryside." +በየ​ም​ኵ​ራ​ባ​ቸ​ውም ሁሉ ያስ​ተ​ም​ራ​ቸው ነበር፤ ትም​ህ​ር​ቱ​ንም ያደ​ንቁ ነበር፤ ሁሉም ያመ​ሰ​ግ​ኑት ነበር።በና​ዝ​ሬት ስለ ማስ​ተ​ማሩ,ወይሜህሮሙ በኵሉ ምኵራባቲሆሙ ወያነክሩ ምህሮቶ ወይሴብሕዎ ኵሉ።,He taught in their synagogues and was praised by everyone. +ወደ አደ​ገ​በት ወደ ናዝ​ሬ​ትም ሄደ፤ በሰ​ን​በት ቀንም እን​ዳ​ስ​ለ​መደ ወደ ምኵ​ራብ ገባ፤ ሊያ​ነ​ብም ተነሣ።,ወሖረ ናዝሬተ ኀበ ተሐፅነ ወቦአ ምኵራበ በዕለተ ሰንበት በከመ ያለምድ ወተንሥአ ያንብብ���,"Jesus went to Nazareth, where he had been raised. On the Sabbath he went to the synagogue as he normally did and stood up to read." +የነ​ቢ​ዩን የኢ​ሳ​ይ​ያ​ስ​ንም መጽ​ሐፍ ሰጡት፤ መጽ​ሐ​ፉ​ንም በገ​ለጠ ጊዜ እን​ዲህ የሚል የተ​ጻ​ፈ​በ​ትን ስፍራ አገኘ።,ወወሀብዎ መጽሐፈ ኢሳይያስ ነቢይ ወከሢቶ መጽሐፈ ረከበ መካነ ኀበ ጽሑፍ ዘይብል።,The synagogue assistant gave him the scroll from the prophet Isaiah. He unrolled the scroll and found the place where it was written: +“የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ በላዬ ነው፤ ስለ​ዚህ ቀብቶ ለድ​ሆች የም​ሥ​ራ​ችን እነ​ግ​ራ​ቸው ዘንድ፥ ለተ​ማ​ረ​ኩ​ትም ነጻ​ነ​ትን እሰ​ብ​ክ​ላ​ቸው ዘንድ፥ ያዘ​ኑ​ት​ንም ደስ አሰ​ኛ​ቸው ዘንድ፥ ዕው​ሮ​ችም ያዩ ዘንድ፥ የተ​ገ​ፉ​ት​ንም አድ​ና​ቸው ዘንድ፥ የታ​ሰ​ሩ​ት​ንም እፈ​ታ​ቸው ዘንድ፥ የቈ​ሰ​ሉ​ት​ንም አድ​ና​ቸው ዘንድ፥,«መንፈሰ እግዚአብሔር ላዕሌየ ዘበእንቲአሁ ቀብዐኒ እዜንዎሙ ለነዳያን ፈነወኒ ወእስብክ ሎሙ ግዕዛነ ለፂዉዋን ወአስተፍሥሖሙ ለኅዙናን ወይርአዩ ዕዉራን ወአንግፎሙ ለግፉዓን ወእፍትሖሙ ለሙቁሓን ወእፈውሶሙ ለቍሱላን።,"The Spirit of the Lord is upon me, because the Lord has anointed me. He has sent me to preach good news to the poor, to proclaim release to the prisoners and recovery of sight to the blind, to liberate the oppressed," +የተ​መ​ረ​ጠ​ች​ው​ንም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ዓመት እሰ​ብክ ዘንድ ላከኝ።”,ወእስብክ ዐመተ እግዚአብሔር ኅሪተ»።,and to proclaim the year of the Lord’s favor. +መጽ​ሐ​ፉ​ንም አጥፎ ለተ​ላ​ላ​ኪው ሰጠ​ውና ተቀ​መጠ፤ በም​ኲ​ራ​ብም የነ​በ​ሩት ሁሉ ዐይ​ና​ቸ​ውን አት​ኲ​ረው ተመ​ለ​ከ​ቱት።,ወከደነ መጽሐፈ ወመጠዎ ለላእክ ወነበረ ወአንሥኡ አዕይንቲሆሙ ኵሎሙ እለ ሀለዉ ውስተ ምኵራብ ወነጸርዎ።,"He rolled up the scroll, gave it back to the synagogue assistant, and sat down. Every eye in the synagogue was fixed on him." +እር​ሱም፥ “የዚህ የመ​ጽ​ሐፍ ነገር ዛሬ በጆ​ሮ​አ​ችሁ ደረሰ፤ ተፈ​ጸ​መም” ይላ​ቸው ጀመር።,ወአኀዘ ይበሎሙ ዮም በጽሐ ቃለ ዝንቱ መጽሐፍ ወተሰልጠ ውስተ እዘኒክሙ።,"He began to explain to them, “Today, this scripture has been fulfilled just as you heard it.”" +ሁሉም የን​ግ​ግ​ሩን መከ​ና​ወን መሰ​ከ​ሩ​ለት፤ የአ​ን​ደ​በ​ቱ​ንም ቅል​ጥ​ፍና እያ​ደ​ነቁ፥ “ይህ የዮ​ሴፍ ልጅ አይ​ደ​ለ​ምን?” ይሉ ነበር።,ወእለ ሰምዕዎ ኵሎሙ አንከሩ ሞገሰ ቃሉ ወሣእሣአ አፉሁ ወይቤሉ አኮኑ ዝንቱ ውእቱ ወልደ ዮሴፍ።,"Everyone was raving about Jesus, so impressed were they by the gracious words flowing from his lips. They said, “This is Joseph’s son, isn’t it?”" +እር​ሱም፥ “በውኑ ባለ መድ​ኀ​ኒት ራስ​ህን አድን፤ በቅ​ፍ​ር​ና​ሆም ያደ​ረ​ግ​ኸ​ው​ንና የሰ​ማ​ነ​ውን ሁሉ በዚ​ህም በሀ​ገ​ርህ ደግሞ አድ​ርግ ብላ​ችሁ ይህ​ችን ምሳሌ ትመ​ስ​ሉ​ብ​ኛ​ላ​ችሁ” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ቦኑ ትብሉኒ ኵልክሙ ዛተ ምሳሌ ዐቃቤ ሥራይ ፈውስ ርእሰከ ኵሎ ዘሰማዕነ ዘገበርከ በቅፍርናሆም ግበር በዝየኒ በሀገርከ።,"Then Jesus said to them, “Undoubtedly, you will quote this saying to me: ‘Doctor, heal yourself. Do here in your hometown what we’ve heard you did in Capernaum.’”" +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ነቢይ በሀ​ገሩ አይ​ከ​ብ​ርም።,ወይቤሎሙ አማን እብለክሙ ኢይከብር ነቢይ በሀገሩ።,"He said, “I assure you that no prophet is welcome in the prophet’s hometown." +እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ በነ​ቢዩ በኤ​ል​ያስ ዘመን በም​ድር ሁሉ ብርቱ ረኃብ እስ​ኪ​ሆን ድረስ ሰማይ ሦስት ዓመት ከስ​ድ​ስት ወር በተ​ዘ​ጋ​በት ጊዜ ብዙ መበ​ለ​ቶች በእ​ስ​ራ​ኤል ውስጥ ነበሩ።,አማን እብለክሙ ብዙኃት መበለታት ሀለዋ በውስተ እስራኤል አመ ���ዋዕለ ኤልያስ ነቢይ አመ ተዐጽወ ሰማይ ሠለስተ ዓመተ ወስድስተ አውራኀ እስከ ኮነ ረኀብ ዐቢይ ውስተ ኵሉ ምድር።,"And I can assure you that there were many widows in Israel during Elijah’s time, when it didn’t rain for three and a half years and there was a great food shortage in the land." +ኤል​ያስ የሲ​ዶና ክፍል በም​ት​ሆን በስ​ራ​ጵታ ወደ​ም​ት​ኖር ወደ አን​ዲት መበ​ለት ሴት እንጂ ከእ​ነ​ዚህ ወደ አን​ዲቱ እን​ኳን አል​ተ​ላ​ከም።,ወኢተፈነወ ኤልያስ ኀበ አሐቲ እምኔሆን ዘእንበለ ኀበ አሐቲ ብእሲት መበለት ዘሰራጵታ ዘሲዶና።,Yet Elijah was sent to none of them but only to a widow in the city of Zarephath in the region of Sidon. +በነ​ቢዩ በኤ​ል​ሳዕ ዘመ​ንም ብዙ ለም​ጻ​ሞች በእ​ስ​ራ​ኤል ውስጥ ነበሩ፤ ነገር ግን ከሶ​ር​ያ​ዊው ከን​ዕ​ማን በቀር ከእ​ነ​ዚያ አንድ እን​ኳን አል​ነ​ጻም።”,ወብዙኃን እለ ለምጽ ሀለዉ በውስተ እስራኤል አመ መዋዕለ ኤልሳዕ ነቢይ ወኢነጽሐ አሐዱሂ እምኔሆሙ ዘእንበለ ንእማን ሶርያዊ።,"There were also many persons with skin diseases in Israel during the time of the prophet Elisha, but none of them were cleansed. Instead, Naaman the Syrian was cleansed.”" +በም​ኵ​ራ​ብም የነ​በ​ሩት ሁሉ ይህን ሰም​ተው ተቈጡ።,ወተምዑ ኵሎሙ እለ ሀለዉ በምኵራብ ሰሚዖሙ ዘንተ።,"When they heard this, everyone in the synagogue was filled with anger." +ያን​ጊ​ዜም ተነ​ሥ​ተው ከከ​ተማ ወደ ውጭ አወ​ጡት፤ ገፍ​ተ​ውም ይጥ​ሉት ዘንድ ከተ​ማ​ቸው ተሠ​ር​ታ​ባት ወደ ነበ​ረች ተራራ ጫፍ ወሰ​ዱት።,ወተንሥኡ ሶቤሃ ወአውፅእዎ አፍኣ እምሀገር ወወሰድዎ ውስተ ሕፅነ ርእሰ ደብር ዘተነድቀት ላዕሌሁ ሀገሮሙ ከመ ያጽድፍዎ።,They rose up and ran him out of town. They led him to the crest of the hill on which their town had been built so that they could throw him off the cliff. +እርሱ ግን በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው አልፎ ሄደ።ወደ ቅፍ​ር​ና​ሆም ስለ መሄዱ,ወውእቱሰ ኀለፈ እንተ ማእከሎሙ ወሖረ።,But he passed through the crowd and went on his way.Jesus in Capernaum +ወደ ገሊላ ከተ​ማም ወደ ቅፍ​ር​ና​ሆም ወረደ፤ በሰ​ን​በ​ትም ያስ​ተ​ም​ራ​ቸው ነበር።,ወወረደ ቅፍርናሆም ሀገረ ገሊላ ወመሀሮሙ በሰንበት።,Jesus went down to the city of Capernaum in Galilee and taught the people each Sabbath. +አነ​ጋ​ገ​ሩም በት​እ​ዛዝ ነበ​ርና ትም​ህ​ር​ቱን ያደ​ንቁ ነበር።ጋኔን የያ​ዘ​ውን ስለ ማዳኑ።,ወያነክሩ ምህሮቶ እስመ በትእዛዝ ውእቱ ቃሉ።ዘከመ አሕየወ እግዚእ ኢየሱስ ዘቦቱ ጋኔን,They were amazed by his teaching because he delivered his message with authority. +በም​ኵ​ራ​ብም ርኩስ መን​ፈስ የያ​ዘው አንድ ሰው ነበር፤ በታ​ላቅ ቃልም ጮኾ፦,ወሀሎ ብእሲ በምኵራብ ዘጋኔን እኩይ ላዕሌሁ ወከልሐ በዐቢይ ቃል።,"A man in the synagogue had the spirit of an unclean demon. He screamed," +“የና​ዝ​ሬቱ ኢየ​ሱስ ሆይ፥ ከአ​ንተ ጋር ምን አለን? ያለ​ጊ​ዜ​አ​ችን ልታ​ጠ​ፋን መጣ​ህን? የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቅዱስ ሆይ፥ አንተ ማን እን​ደ​ሆ​ንህ ዐው​ቅ​ሃ​ለሁ” አለ።,ወይቤ ምንት ብየ ምስሌከ ኢየሱስ ናዝራዊ መጻእከኑ ታጥፍአነ አአምረከ መኑ አንተ ኦ ቅዱሱ ለእግዚአብሔር።,"“Hey! What have you to do with us, Jesus of Nazareth? Have you come to destroy us? I know who you are. You are the holy one from God.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ዝም በልና ከእ​ርሱ ውጣ” ብሎ ገሠ​ጸው፤ ጋኔ​ኑም በም​ኵ​ራቡ መካ​ከል ጣለ​ውና ከእ​ርሱ ወጣ፤ ነገር ግን ምንም አል​ጐ​ዳ​ውም።,ወገሠጾ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ተፈፀም ወፃእ እምኔሁ ወነፅኆ ጋኔኑ ማእከለ ምኵራብ ወወፅአ እምኔሁ ወኢነከዮ ወኢምንተኒ።,"“Silence!” Jesus said, speaking harshly to the demon. “Come out of him!” The demon threw the man down before them, then came out of him without harming him." +ሁሉም ደነ​ገጡ፤ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም ተነ​ጋ​ገሩ፤ እን​ዲ​ህም አሉ��� “ይህ ነገር ምን​ድን ነው? ክፉ​ዎ​ችን አጋ​ን​ንት በሥ​ል​ጣ​ንና በኀ​ይል ያዝ​ዛ​ቸ​ዋ​ልና፥ እነ​ር​ሱም ይወ​ጣ​ሉና።”,ወደንገፁ ኵሎሙ ወተናገሩ በበይናቲሆሙ ወይቤሉ ምንትኑ ዝ ነገር እስመ በትእዛዝ ወበኀይል ይኤዝዞሙ ለአጋንንት እኩያን ወይወፅኡ።,"They were all shaken and said to each other, “What kind of word is this, that he can command unclean spirits with authority and power, and they leave?”" +ዝና​ውም በዙ​ሪ​ያዉ ባሉ መን​ደ​ሮች ሁሉ ወጣ፤ ተሰ​ማም።ስለ ጴጥ​ሮስ አማ​ትና ስለ ሌሎ​ችም በሽ​ተ​ኞች መፈ​ወስ,ወወፅአ ወተሰምዐ ነገሩ በኵሉ በሓውርተ አድያም።ዘከመ አሕየዎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለሐማተ ጴጥሮስ ወለካልኣን ሕሙማን,Reports about him spread everywhere in the surrounding region. +ከም​ኵ​ራ​ቡም ወጥቶ ወደ ስም​ዖን ቤት ገባ፤ የስ​ም​ዖን አማ​ትም በብ​ርቱ ንዳድ ታማ ነበ​ርና ስለ እር​ስዋ ነገ​ሩት።,ወወፂኦ እምኵራብ ቦአ ቤተ ስምዖን ወሐማቱ ለስምዖን ተሐምም ዐቢየ ፈፀንተ ወነገርዎ በእንቲኣሃ።,"After leaving the synagogue, Jesus went home with Simon. Simon’s mother-in-law was sick with a high fever, and the family asked Jesus to help her." +በአ​ጠ​ገ​ብ​ዋም ቁሞ ንዳ​ድ​ዋን ገሠ​ጸ​ውና ተዋት፤ ወዲ​ያ​ውም ተነ​ሥታ አገ​ለ​ገ​ለ​ቻ​ቸው።,ወቆመ ኀቤሃ ወገሠጾ ለፈፀንታ ወኀደጋ ወተንሥአት ሶቤሃ ወተልእክቶሙ።,"He bent over her and spoke harshly to the fever, and it left her. She got up at once and served them." +ፀሐ​ይም በገባ ጊዜ ልዩ ልዩ ደዌ ያለ​ባ​ቸ​ውን ድው​ያን ሁሉ አመ​ጡ​ለት፤ ከእ​ነ​ር​ሱም በእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ላይ እጁን ጭኖ ፈወ​ሳ​ቸው።,ወሶበ የዐርብ ፀሓይ አምጽኡ ኀቤሁ ኵሎ ድዉያነ ወሕሙማነ እለ ቦሙ ደዌ ዘዘ ዚኣሁ ወለለ አሐዱ እምኔሆሙ አንበረ እዴሁ ዲቤሆሙ ወፈወሶሙ።,"When the sun was setting, everyone brought to Jesus relatives and acquaintances with all kinds of diseases. Placing his hands on each of them, he healed them." +ብዙ አጋ​ን​ን​ትም፥ “አንተ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ክር​ስ​ቶስ ነህ” እያ​ሉና እየ​ጮሁ ይወጡ ነበር፤ እር​ሱም ይገ​ሥ​ጻ​ቸው ነበር፤ ክር​ስ​ቶ​ስም እንደ ሆነ ያውቁ ነበ​ርና እን​ዲ​ና​ገሩ አይ​ፈ​ቅ​ድ​ላ​ቸ​ውም ነበር።,ወብዙኃን አጋንንት ይወፅኡ ወይኬልሑ ወይብልዎ አንተ ውእቱ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ወይጌሥጾሙ ወኢያበውሖሙ ይንብቡ እስመ የአምርዎ ከመ ውእቱ ክርስቶስ።,"Demons also came out of many people. They screamed, “You are God’s Son.” But he spoke harshly to them and wouldn’t allow them to speak because they recognized that he was the Christ." +በነጋ ጊዜም ወጥቶ ወደ ምድረ በዳ ሄደ፤ ሕዝ​ቡም እየ​ፈ​ለ​ጉት ወደ እርሱ ሄዱ፤ አል​ፎ​አ​ቸው እን​ዳ​ይ​ሄ​ድም አቆ​ሙት።,ወጸቢሖ ወፅአ ወሖረ ውስተ ገዳም ወኀሠሥዎ ሕዝብ ወሖሩ ኀቤሁ ወአኀዝዎ ወአቀምዎ ከመ ኢይኅልፍ እምኔሆሙ።,"When daybreak arrived, Jesus went to a deserted place. The crowds were looking for him. When they found him, they tried to keep him from leaving them." +እርሱ ግን፥ “ስለ​ዚህ ተል​ኬ​አ​ለ​ሁና ለሌ​ሎች ከተ​ሞች ደግሞ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት ወን​ጌል እነ​ግ​ራ​ቸው ዘንድ ይገ​ባ​ኛል” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ለካልኣትኒ አህጉር ሀለወኒ እዜንዎን በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር እስመ እንበይነ ዝንቱ ተፈነውኩ።,"But he said to them, “I must preach the good news of God’s kingdom in other cities too, for this is why I was sent.”" +በገ​ሊላ ምኲ​ራ​ቦ​ችም ይሰ​ብክ ነበር።,ወይሰብክ በምኵራባተ ገሊላ።,So he continued preaching in the Judean synagogues. +ብዙ ሰዎ​ችም በእ​ርሱ ዘንድ ነበሩ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቃል ይሰሙ ነበር፤ እርሱ ግን በጌ​ን​ሴ​ሬጥ ባሕር ወደብ ቁሞ ነበር።,ወሀለዉ ኀቤሁ ሰብእ ብዙኃን ወያጸምዑ ቃለ እግዚአብሔር ወውእቱሰ ይቀውም መንገለ ሐይቀ ባሕረ ጌንሴሬጥ።,One day Jesus was standing beside Lake Gennesaret when the crowd pressed in around him to hear God’s word. +በባ​ሕ​ሩም ዳር ሁለት ታን​ኳ​ዎች ቁመው አየ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ውስጥ ዓሣ አጥ​ማ​ጆች መረ​ባ​ቸ​ውን ሊያ​ጥቡ ወረዱ።,ወርእየ ክልኤተ አሕማረ ኀበ ውእቱ ሐይቅ ወወረዱ እምኔሆን መሠግራን ይኅፅቡ መሣግሪሆሙ።,Jesus saw two boats sitting by the lake. The fishermen had gone ashore and were washing their nets. +ከሁ​ለቱ ታን​ኳ​ዎች ወደ አን​ዲቱ ታንኳ ወጣ፤ ይቺ​ውም ታንኳ የስ​ም​ዖን ነበ​ረች፤ “ከም​ድር ጥቂት እልፍ አድ​ር​ጋት” አለው፤ በታ​ን​ኳ​ዪ​ቱም ውስጥ ተቀ​ምጦ ሕዝ​ቡን አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው።,ወዐርገ ውስተ አሐቲ ሐመር እምኔሆን ወይእቲ ሐመር እንተ ስምዖን ወይቤሎ ከመ ያርኅቃ ሕቀ እምነ ምድር ወነበረ ውስተ ሐመር ወመሀሮሙ ለሕዝብ።,"Jesus boarded one of the boats, the one that belonged to Simon, then asked him to row out a little distance from the shore. Jesus sat down and taught the crowds from the boat." +ትም​ህ​ር​ቱ​ንም ከፈ​ጸመ በኋላ ስም​ዖ​ንን፥ “ወደ ጥልቁ ባሕር ፈቀቅ በል፤ መረ​ቦ​ቻ​ች​ሁ​ንም ለማ​ጥ​መድ ጣሉ” አለው።,ወሶበ አርመመ ይቤሎ ለስምዖን ያእትቱ መንገለ ዕመቀ ባሕር ወያውርዱ መሣግሪሆሙ ወያሥግሩ።,"When he finished speaking to the crowds, he said to Simon, “Row out farther, into the deep water, and drop your nets for a catch.”" +ስም​ዖ​ንም መልሶ፥ “መም​ህር፥ ሌሊ​ቱን ሁሉ ደክ​መ​ናል፤ የያ​ዝ​ነ​ውም የለም፤ ነገር ግን ስለ አዘ​ዝ​ኸን መረ​ቦ​ቻ​ች​ንን እን​ጥ​ላ​ለን” አለው።,ወአውሥአ ስምዖን ወይቤሎ ሊቅ ሰራሕነ ኵላ ሌሊተ እንዘ ናወርድ መሣግሪነ ወአልቦ ዘአኀዝነ ወባሕቱ እስመ አዘዝከነ ናወርድ መሣግሪነ።,"Simon replied, “Master, we’ve worked hard all night and caught nothing. But because you say so, I’ll drop the nets.”" +እን​ዳ​ዘ​ዛ​ቸ​ውም ባደ​ረጉ ጊዜ፥ መረቡ እስ​ኪ​ቀ​ደድ ድረስ ብዙ ዓሣ ተያዘ።,ወገቢሮሙ ከማሁ ተእኅዙ ብዙኃን ዓሣት ፈድፋደ እስከ ይትበተክ መሣግሪሆሙ።,So they dropped the nets and their catch was so huge that their nets were splitting. +መጥ​ተ​ውም ይረ​ዱ​አ​ቸው ዘንድ በሌላ ታንኳ የነ​በ​ሩ​ትን ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ቸ​ውን ጠሩ፤ መጥ​ተ​ውም እስ​ኪ​ጠ​ልቁ ድረስ ሁለ​ቱን ታን​ኳ​ዎች ሞሉ።,ወጸውዕዎሙ ለቢጾሙ እለ ውስተ ካልእ ሐመር ከመ ይምጽኡ ወይርድእዎሙ ወመጽኡ ወመልኡ ክልኤሆን አሕማረ እስከ ይሰጠማ።,They signaled for their partners in the other boat to come and help them. They filled both boats so full that they were about to sink. +ስም​ዖን ጴጥ​ሮ​ስም ይህን አይቶ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ እግር በታች ሰገ​ደና፥ “እኔ ኀጢ​አ​ተኛ ሰው ነኝና አቤቱ ከእኔ ፈቀቅ በል፤” አለው።,ወርእዮ ስምዖን ጴጥሮስ አስተብረከ ወሰገደ ታሕተ እገሪሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ኅድገኒ እግዚኦ ወሑር እምኔየ እስመ ብእሲ ኃጥእ አነ።,"When Simon Peter saw the catch, he fell at Jesus’ knees and said, “Leave me, Lord, for I’m a sinner!”" +እር​ሱና ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩት ሁሉ ስለ ተያ​ዘው ዓሣ ተደ​ን​ቀው ነበ​ርና።,እስመ አኀዞ ድንጋፄ ወኵሎሙ እለ ምስሌሁ ደንገፁ በእንተ ዓሣት ዘተሠግሩ።,Peter and those with him were overcome with amazement because of the number of fish they caught. +እን​ዲ​ሁም የስ​ም​ዖን ባል​ን​ጀ​ራ​ዎች የነ​በሩ የዘ​ብ​ዴ​ዎስ ልጆች ያዕ​ቆ​ብና ዮሐ​ንስ ተደ​ነቁ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ስም​ዖ​ንን፥ “አት​ፍራ፤ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲ​ህስ ሰውን ታጠ​ም​ዳ​ለህ” አለው።,ወከማሁ ያዕቆብኒ ወዮሐንስ ደቂቀ ዘብዴዎስ አዕርክቲሁ ለስምዖን ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ለስምዖን ኢትፍራህ እምይእዜሰ ሰብአ ታሤግር።,"James and John, Zebedee’s sons, were Simon’s partners and they were amazed too.Jesus said to Simon, “Don’t be afraid. From now on, you will be fishing for people.”" +ታን​ኳ​ዎ​ቻ​ቸ​ው​ንም ወደ ምድር አወ​ጡና ሁሉን ትተው ተከ​ተ​ሉት።ለም​ጻ​ሙን ስለ ማዳኑ,ወአውፅኡ አሕማሪሆሙ ውስተ ምድር ወኀደጉ ኵሎ ወተለውዎ።ዘከመ አሕየዎ እግዚእ ኢየሱስ ለዘለምጽ,"As soon as they brought the boats to the shore, they left everything and followed Jesus.A man with a skin disease" +በአ​ን​ዲት ከተማ ሳለም ሁለ​መ​ናው ለም​ጻም የሆነ ሰው መጣ፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስ​ንም ባየው ጊዜ በፊቱ ወድቆ ሰገ​ደ​ለ​ትና፥ “አቤቱ ብት​ወ​ድስ ልታ​ነ​ጻኝ ትች​ላ​ለህ” እያለ ማለ​ደው።,ወእንዘ ሀሎ ውስተ አሐቲ ሀገር መጽአ ብእሲ ዘለምጽ ኵለንታሁ ወሶበ ርእዮ ለእግዚእ ኢየሱስ ሰገደ ሎቱ በገጹ ወአስተብቍዖ ወይቤሎ እግዚኦ እመሰ ፈቀድከ ትክል አንጽሖትየ።,"Jesus was in one of the towns where there was also a man covered with a skin disease. When he saw Jesus, he fell on his face and begged, “Lord, if you want, you can make me clean.”" +እጁ​ንም ዘር​ግቶ ዳሰ​ሰ​ውና፥ “እወ​ዳ​ለሁ ንጻ” አለው፤ ያን​ጊ​ዜም ለምጹ ለቀ​ቀው።,ወሰፍሐ እዴሁ ወገሠሦ ወይቤሎ እፈቅድ ንጻሕ ወኀደጎ ለምጹ ሶቤሃ።,"Jesus reached out his hand, touched him, and said, “I do want to. Be clean.” Instantly, the skin disease left him." +ለማ​ንም እን​ዳ​ይ​ና​ገር ከለ​ከ​ለው፤ “ነገር ግን ሄደህ ራስ​ህን ለካ​ህን አስ​መ​ር​ምር፤ ምስ​ክ​ርም ይሆ​ን​ባ​ቸው ዘንድ ስለ ነጻህ ሙሴ እንደ አዘዘ መባ​ህን አቅ​ርብ” ብሎ አዘ​ዘው።,ወከልኦ ኢይንግር ወኢለመኑሂ ወይቤሎ ሑር ወአፍትን ርእሰከ ለካህን ወአብእ መባአከ በእንተ ዘነጻሕከ በከመ አዘዘ ሙሴ ከመ ይኩን ስምዐ ላዕሌሆሙ።,"Jesus ordered him not to tell anyone. “Instead,” Jesus said, “go and show yourself to the priest and make an offering for your cleansing, as Moses instructed. This will be a testimony to them.”" +ዜና​ውም በሁሉ ተሰማ፤ ብዙ ሰዎ​ችም ትም​ህ​ር​ቱን ሊሰሙ፥ ከደ​ዌ​አ​ቸ​ውም ሊፈ​ወሱ ይመጡ ነበር።,ወተሰምዐ ነገሩ ፈድፋደ ወይመጽኡ ብዙኃን ሰብእ ኀቤሁ ይስምዕዎ ወይትፌወሱ እምደዌሆሙ።,News of him spread even more and huge crowds gathered to listen and to be healed from their illnesses. +እርሱ ግን ወደ ምድረ በዳ እየ​ወጣ ይጸ​ልይ ነበር።ስለ መጻ​ጒዕ መፈ​ወስ,ወውእቱሰ ይወፅእ ገዳመ ወይጼሊ በህየ።,But Jesus would withdraw to deserted places for prayer.Jesus heals a paralyzed man +ከዚ​ህም በኋላ፥ ከዕ​ለ​ታት በአ​ንድ ቀን ሲያ​ስ​ተ​ም​ራ​ቸው እን​ዲህ ሆነ፤ ከገ​ሊ​ላና ከይ​ሁዳ መን​ደ​ሮች፥ ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም የመጡ ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንና የኦ​ሪት መም​ህ​ራን ነበሩ፤ እር​ሱም ይፈ​ውስ ዘንድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኀይል ነበረ።,ወእምዝ ኮነ በአሐቲ ዕለት እመዋዕል እንዘ ሀሎ ይሜህሮሙ ወይነብሩ ፈሪሳውያን ወሊቃናተ ኦሪት እለ መጽኡ እምገሊላ ወእምኵሉ አህጉረ ይሁዳ ወእምኢየሩሳሌም ወኀይለ እግዚአብሔር ውእቱ በዘይፌውስ።ዘከመ አሕየዎ ለመፃጕዕ,"One day when Jesus was teaching, Pharisees and legal experts were sitting nearby. They had come from every village in Galilee and Judea, and from Jerusalem. Now the power of the Lord was with Jesus to heal." +እነሆ፥ ሰዎች በአ​ልጋ ተሸ​ክ​መው ሽባ የሆነ ሰው ወደ እርሱ አመጡ፤ እን​ዲ​ፈ​ው​ሰ​ውም ወደ እርሱ ሊያ​ስ​ገ​ቡት ወደዱ።,ወአምጽኡ ኀቤሁ ብእሴ መፃጕዐ እንዘ ይጸውርዎ አርባዕቱ ዕደው በዐራት ወፈቀዱ ያብእዎ ኀቤሁ ይፈውሶ።,"Some men were bringing a man who was paralyzed, lying on a cot. They wanted to carry him in and place him before Jesus," +ሰውም ተጨ​ና​ንቆ ነበ​ርና የሚ​ያ​ስ​ገ​ቡ​በት አጡ፤ ወደ ሰገ​ነ​ትም ወጡ፤ ጣራ​ው​ንም አፍ​ር​ሰው ወደ ቤቱ ውስጥ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ፊት ከነ​አ​ል​ጋው አወ​ረ​ዱት።,ወኀጥኡ እንተ ኀበ ያበውእዎ እስመ ጽፉቅ ሰብእ ወዐርጉ ናሕሰ ወነሠቱ ጠፈረ ወአውረድዎ ምስለ ዐራቱ ውስተ ��ት ቅድሜሁ ለእግዚእ ኢየሱስ።,but they couldn’t reach him because of the crowd. So they took him up on the roof and lowered him—cot and all—through the roof tiles into the crowded room in front of Jesus. +እም​ነ​ታ​ቸ​ው​ንም አይቶ ያን ሰው፥ “ኀጢ​አ​ትህ ተሰ​ረ​የ​ልህ” አለው።,ወርእዮ ሃይማኖቶሙ ይቤሎ ለውእቱ ብእሲ ተኀድገ ለከ ኀጢአትከ።,"When Jesus saw their faith, he said, “Friend, your sins are forgiven.”" +ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም፥ “የሚ​ሳ​ደብ ይህ ማን ነው? ከአ​ንዱ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቀር ኀጢ​አ​ትን ማስ​ተ​ስ​ረይ ማን ይች​ላል?” ብለው ያስቡ ጀመር።,ወአኀዙ የኀልዩ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን ወይበሉ ምንትኑ ውእቱ ዝንቱ ዘይነብብ ፅርፈተ መኑ ይክል ኀዲገ ኀጢአት ዘእንበለ እግዚአብሔር ባሕቲቱ።,"The legal experts and Pharisees began to mutter among themselves, “Who is this who insults God? Only God can forgive sins!”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም የሚ​ያ​ስ​ቡ​ትን ዐወ​ቀ​ባ​ቸ​ውና እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “በል​ባ​ችሁ ምን ታስ​ባ​ላ​ችሁ?,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ዘይኄልዩ ወይቤሎሙ ምንተኑ ትኄልዩ በልብክሙ።,"Jesus recognized what they were discussing and responded, “Why do you fill your minds with these questions?" +ኀጢ​አ​ትህ ተሰ​ረ​የ​ልህ ከማ​ለ​ትና ተነ​ሥ​ተህ ሂድ ከማ​ለት ማና​ቸው ይቀ​ላል?,ምንት ይቀልል እምብሂለ ተኀድገ ለከ ኀጢአትከ ወእምብሂለ ተንሥእ ወጹር ዐራተከ ወሑር።,"Which is easier—to say, ‘Your sins are forgiven,’ or to say, ‘Get up and walk’?" +ለሰው ልጅ በም​ድር ላይ ኀጢ​አ​ትን ያስ​ተ​ሰ​ርይ ዘንድ ሥል​ጣን እን​ዳ​ለው እን​ድ​ታ​ውቁ፤ ያን ሽባ፦ ተነ​ሣና አል​ጋ​ህን ተሸ​ክ​መህ ወደ ቤትህ ሂድ ብዬ​ሃ​ለሁ” አለው።,ከመ ታእምሩ ከመ ብዉሕ ሎቱ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ይኅድግ ኀጢአተ በዲበ ምድር ወይቤሎ ለውእቱ ድዉይ ለከ እብለከ ተንሥእ ወንሣእ ዐራተከ ወእቱ ቤተከ።,"But so that you will know that the Human Onehas authority on the earth to forgive sins”—Jesus now spoke to the man who was paralyzed,“I say to you, get up, take your cot, and go home.”" +ያን​ጊ​ዜም ተነ​ሥቶ ተኝ​ቶ​በት የነ​በ​ረ​ውን አልጋ በፊ​ታ​ቸው ተሸ​ክሞ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እያ​መ​ሰ​ገነ ወደ ቤቱ ሄደ።,ወተንሥአ ሶቤሃ ወነሥአ ዐራቶ ዘዲቤሁ ይሰክብ በቅድሜሆሙ ወአተወ ቤቶ እንዘ ይሴብሖ ለእግዚአብሔር።,"Right away, the man stood before them, picked up his cot, and went home, praising God." +ሁሉም ተደ​ነቁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አመ​ሰ​ገ​ኑት፤ እጅ​ግም እየ​ፈሩ፥ “ዛሬ ድንቅ ነገር አየን” አሉ።ስለ ቀራጩ ሌዊ መጠ​ራት,ወደንገፁ ኵሎሙ ወአእኰትዎ ለእግዚአብሔር ወፈርሁ ብዙኀ ወይቤሉ ርኢነ መንክረ ዮም።በእንተ ተኀርዮቱ ለሌዊ መጸብሓዊ,"All the people were beside themselves with wonder. Filled with awe, they glorified God, saying, “We’ve seen unimaginable things today.”Jesus calls a tax collector" +ከዚ​ህም በኋላ ከዚያ ወጥቶ ሌዊ የሚ​ባል ቀራጭ ሰው በቀ​ረጥ መቀ​በ​ያው ቦታ ተቀ​ምጦ አየና፥ “ተከ​ተ​ለኝ” አለው።,ወእምዝ ወፂኦ እምህየ ርእየ ብእሴ መጸብሐዌ ዘስሙ ሌዊ እንዘ ይነብር ኀበ ምጽባሕ ወይቤሎ ትልወኒ።,"Afterward, Jesus went out and saw a tax collector named Levi sitting at a kiosk for collecting taxes. Jesus said to him, “Follow me.”" +ሁሉ​ንም ተወና ተነ​ሥቶ ተከ​ተ​ለው።,ወኀደገ ኵሎ ወተንሥአ ወተለዎ።,"Levi got up, left everything behind, and followed him." +ሌዊም በቤቱ ታላቅ ግብዣ አደ​ረ​ገ​ለት፤ ብዙ ሰዎ​ችም ከእ​ርሱ ጋር ነበሩ፤ ከእ​ር​ሱም ጋር ለምሳ ተቀ​ም​ጠው የነ​በሩ ቀራ​ጮ​ችና ኀጢ​አ​ተ​ኞች፥ ሌሎ​ችም ብዙ​ዎች ነበሩ።,ወገብረ ሎቱ ሌዊ ዐቢየ ምሳሐ በቤቱ ወብዙኃን ሰብእ ምስሌሁ መጸብሓን ወኃጥኣን እለ ረፈቁ ምስሌሆሙ ወባዕዳንሂ ብዙኃን።,Then Levi threw a great banquet for Jesus in his home. A large number of tax collectors and others sat down to eat with them. +ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም፥ “ከቀ​ራ​ጮ​ችና ከኃ​ጥ​ኣን ጋር ለምን ትበ​ላ​ላ​ችሁ? ትጠ​ጡ​ማ​ላ​ችሁ?” ብለው በደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ላይ አን​ጐ​ራ​ጐሩ።,ወአንጐርጐሩ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን ላዕለ አርዳኢሁ ወይቤልዎሙ ለምንት ትበልዑ ወትሰትዩ ምስለ መጸብሓን ወኃጥኣን።,"The Pharisees and their legal experts grumbled against his disciples. They said, “Why do you eat and drink with tax collectors and sinners?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ባለ መድ​ኀ​ኒ​ትን በሽ​ተ​ኞች እንጂ ጤነ​ኞች አይ​ሹ​ትም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ሕሙማን ይፈቅድዎ ለዐቃቤ ሥራይ ወአኮ ጥዑያን።,"Jesus answered, “Healthy people don’t need a doctor, but sick people do." +ኃጥ​ኣ​ንን ወደ ንስሓ እንጂ ጻድ​ቃ​ንን ልጠራ አል​መ​ጣ​ሁም።”ስለ ጾም,ኢመጻእኩ እጸውዕ ጻድቃነ አላ ኃጥኣነ ለንስሓ።,I didn’t come to call righteous people but sinners to change their hearts and lives.”The old and the new +እነ​ር​ሱም፥ “የዮ​ሐ​ንስ ደቀ መዛ​ሙ​ርት ስለ​ምን በብዙ ይጾ​ማሉ? ጸሎ​ትስ ስለ​ምን ያደ​ር​ጋሉ? የፈ​ሪ​ሳ​ው​ያን ወገ​ኖች የሆ​ኑ​ትም ስለ​ምን እን​ዲሁ ያደ​ር​ጋሉ? ያንተ ደቀ መዛ​ሙ​ርት ግን ለምን ይበ​ላሉ? ይጠ​ጣ​ሉም?” አሉት።,ወይቤልዎ ለምንት አርዳኢሁ ለዮሐንስ ጽፉቀ ይጸውሙ ወጸሎተ ይገብሩ ወከማሁ እለሂ ፈሪሳውያን ወአርዳኢከሰ እሊኣከ ይበልዑ ወይሰትዩ።,"Some people said to Jesus, “The disciples of John fast often and pray frequently. The disciples of the Pharisees do the same, but your disciples are always eating and drinking.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “የሙ​ሽ​ራው ሚዜ​ዎች ሙሽ​ራው ከእ​ነ​ርሱ ጋር ሳለ መጾም አይ​ች​ሉም።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኢይክሉ ደቂቁ ለመርዓዊ ጸዊመ እንዘ ሀሎ መርዓዊ ምስሌሆሙ።,"Jesus replied, “You can’t make the wedding guests fast while the groom is with them, can you?" +ነገር ግን ሙሽ​ራ​ውን ከእ​ነ​ርሱ የሚ​ወ​ስ​ዱ​በት ቀን ይመ​ጣል፤ ያን​ጊ​ዜም ይጾ​ማሉ።”,ወባሕቱ ይመጽእ መዋዕል አመ ይነሥእዎ ለመርዓዊ እምኔሆሙ ወይእተ አሚረ ይጸውሙ።,"The days will come when the groom will be taken from them, and then they will fast.”" +በም​ሳ​ሌም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “በአ​ሮጌ ልብስ ቀዳዳ ላይ የአ​ዲስ ልብስ እራፊ የሚ​ጥፍ የለም፤ ያለ​ዚያ ግን አዲሱ አሮ​ጌ​ውን ይቀ​ድ​ደ​ዋል፤ አዲሱ እራ​ፊም ከአ​ሮ​ጌው ጋር አይ​ስ​ማ​ማም።,ወይቤሎሙ በምሳሌ አልቦ ዘይጠቅብ ግምደ ደርግሐ ልብስ ውስተ ሥጠተ ልብስ ብሉይ ወእመአኮሰ ይሠጥጦ ሐዲስ ለብሉይ ወምስለ ብሉይ ኢይዔሪ ሐዲስ።,"Then he told them a parable. “No one tears a patch from a new garment to patch an old garment. Otherwise, the new garment would be ruined, and the new patch wouldn’t match the old garment." +አዲስ ጠጅ​ንም በአ​ሮጌ ረዋት የሚ​ያ​ደ​ርግ የለም፤ ያለ​ዚያ ግን ይቀ​ድ​ደ​ዋል፤ ወይ​ኑም ይፈ​ስ​ሳል፤ ረዋ​ቱም ይቀ​ደ​ዳል።,ወአልቦ ዘይወዲ ወይነ ሐዲሰ ውስተ ዝቅ ብሉይ ወእመአኮሰ ያነቅዖ ወወይኑሂ ይትከዐው ወዝቁሂ ይትኀጐል።,"Nobody pours new wine into old wineskins. If they did, the new wine would burst the wineskins, the wine would spill, and the wineskins would be ruined." +ነገር ግን አዲ​ሱን ጠጅ በአ​ዲስ ረዋት ያደ​ር​ጉ​ታል፤ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም ይጠ​ባ​በ​ቃሉ።,ወለወይንሰ ሐዲስ ውስተ ዝቅ ሐዲስ ይወድይዎ ወይትዓቀቡ በበይናቲሆሙ።,"Instead, new wine must be put into new wineskins." +የከ​ረ​መ​ውን የወ​ይን ጠጅ ሊጠጣ ወድዶ አዲ​ሱን የሚሻ የለም፤ የከ​ረ​መው ይሻ​ላል ይላ​ልና።”,ወአልቦ ዘይሰቲ ጻዕፈ እንዘ ይፈቅድ ከራሜ እስመ ይኄይስ ከራሚ እምሐዲስ።,"No one who drinks a well-aged wine wants new wine, but says, ‘The well-aged wine is better.’”" +ከዚ​ህም በኋላ ���ግሞ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በሰ​ን​በት ቀን በእ​ርሻ መካ​ከል ሄደ፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም እሸት ቈር​ጠው በእ​ጃ​ቸው እያሹ በሉ።,ወእምዝ ካዕበ ወፈረ እግዚእ ኢየሱስ እንተ ገራውህ በሰንበት ወመሐዉ አርዳኢሁ ሰዊተ ወሐሰዩ በእደዊሆሙ ወበልዑ።,"One Sabbath, as Jesus was going through the wheat fields, his disciples were picking the heads of wheat, rubbing them in their hands, and eating them." +ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም፥ “በሰ​ን​በት ሊደ​ረግ የማ​ይ​ገ​ባ​ውን ለምን ታደ​ር​ጋ​ላ​ችሁ?” አሉ​አ​ቸው።,ወይቤልዎሙ ፈሪሳውያን ለምንት ትገብሩ ዘኢይከውን ለገቢር በሰንበት።,"Some Pharisees said, “Why are you breaking the Sabbath law?”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እር​ሱና ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩ​ትም በተ​ራቡ ጊዜ ዳዊት ያደ​ረ​ገ​ውን አላ​ነ​በ​ባ​ች​ሁ​ምን?,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ኢያንበብክሙኑ ዘገብረ ዳዊት አመ ርኅበ ውእቱሂ ወእለ ምስሌሁ።,"Jesus replied, “Haven’t you read what David and his companions did when they were hungry?" +ወደ ቤተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ገባ፥ ከካ​ህ​ና​ቱም ብቻ በቀር ሊበ​ሉት የማ​ይ​ገ​ባ​ውን የመ​ሥ​ዋ​ዕ​ቱን ኅብ​ስት ወስዶ እንደ በላ፥ አብ​ረ​ውት ለነ​በ​ሩ​ትም እንደ ሰጣ​ቸው አላ​ነ​በ​ባ​ች​ሁ​ምን?,ዘከመ ቦአ ቤተ እግዚአብሔር ወነሥአ ኅብስተ ቍርባን ዘይሠርዑ ወበልዐ ውእቱኒ ወወሀቦሙ ለእለ ምስሌሁ ዘኢይከውኖሙ ለበሊዕ ዘእንበለ ለካህናት ለባሕቲቶሙ።,"He broke the Law by going into God’s house and eating the bread of the presence, which only the priests can eat. He also gave some of the bread to his companions.”" +የሰው ልጅ ለሰ​ን​በት ጌታዋ ነው” አላ​ቸው።እጁ ስለ ደረ​ቀ​ችው ሰው,ወይቤሎሙ እግዚኣ ውእቱ ለሰንበት ወልደ ዕጓለ እመሕያው።በእንተ ዘየብሰት እዴሁ,"Then he said to them, “The Human Oneis Lord of the Sabbath.”" +ከዚ​ህም በኋላ በሌ​ላ​ይቱ ሰን​በት ወደ ምኵ​ራቡ ገባና አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው፤ በዚ​ያም ቀኝ እጁ የሰ​ለ​ለች ሰው ነበረ።,ወእምዝ በካልእት ሰንበት ቦአ ምኵራበ ወመሀሮሙ ወሀሎ ብእሲ ዘየብሰት እዴሁ እንተ የማን።,"On another Sabbath, Jesus entered a synagogue to teach. A man was there whose right hand was withered." +ጻፎ​ችና ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንም የሚ​ከ​ሱ​በት ምክ​ን​ያት ያገኙ ዘንድ፥ በሰ​ን​በት ይፈ​ው​ሰው እንደ ሆነ ብለው ይጠ​ባ​በ​ቁት ነበር።,ወይትዐቀብዎ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን ለእመ ይፌውሶ በሰንበት ከመ ይርከቡ ምክንያተ በዘያስተዋድይዎ።,The legal experts and the Pharisees were watching him closely to see if he would heal on the Sabbath. They were looking for a reason to bring charges against him. +እርሱ ግን ዐሳ​ባ​ቸ​ውን ያው​ቅ​ባ​ቸው ነበ​ርና እጁ የሰ​ለ​ለ​ች​ውን ሰው፥ “ተነ​ሥ​ተህ በመ​ካ​ከል ቁም” አለው፤ ተነ​ሥ​ቶም ቆመ።,ወውእቱሰ የአምሮሙ ዘይኄልዩ ወይቤሎ ለውእቱ ብእሲ ዘየብሰት እዴሁ ተንሥእ ወቁም ማእከለ ወተንሥአ ወቆመ።,"Jesus knew their thoughts, so he said to the man with the withered hand, “Get up and stand in front of everyone.” He got up and stood there." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እጠ​ይ​ቃ​ች​ኋ​ለሁ፤ በሰ​ን​በት ሊደ​ረግ የሚ​ገ​ባው ምን​ድ​ነው? መል​ካም መሥ​ራት ነውን? ወይስ ክፉ መሥ​ራት? ነፍ​ስን ማዳን ነውን? ወይስ መግ​ደል?”,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ እሴአለክሙ ዘይከውን በሰንበት ገቢረ ሠናይኑ አው ገቢረ እከይ አሕይዎ ነፍስኑ ወሚመ ቀቲል።,"Jesus said to the legal experts and Pharisees, “Here’s a question for you: Is it legal on the Sabbath to do good or to do evil, to save life or to destroy it?”" +እነ​ር​ሱም ዝም አሉ፤ ወደ እነ​ር​ሱም ዙሮ ከተ​መ​ለ​ከተ በኋላ፦ ያን ሰው፥ “እጅ​ህን ዘርጋ” አለው፤ ሰው​ዬ​ውም ዘረ​ጋት፤ እጁም ዳነ​ችና እንደ ሁለ​ተ​ኛ​ይቱ ሆነች።,ወአርመሙ ወነጺሮ ኀበ ኵሎሙ በመዐት ይቤሎ ለውእቱ ብእሲ ስፋሕ እዴከ ወሰፍሐ ወሐይወት እዴሁ ወኮነት ከመ ካልእታ።,"Looking around at them all, he said to the man, “Stretch out your hand.” So he did and his hand was made healthy." +እነ​ርሱ ግን፥ እጅግ ተቈጡ፤ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱ​ስም ምን እን​ድ​ሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​በት እርስ በር​ሳ​ቸው ተማ​ከሩ።ሐዋ​ር​ያ​ትን ስለ መም​ረጡ,ወእሙንቱሰ የአብዱ ፈድፋደ ወተማከሩ በበይናቲሆሙ ዘከመ ይሬስይዎ ለእግዚእ ኢየሱስ።ዘከመ ኀረዮሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ ሐዋርያት,They were furious and began talking with each other about what to do to Jesus.Jesus chooses apostles +በዚ​ያም ወራት ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ሊጸ​ልይ ወደ ተራራ ወጣ፤ ሌሊ​ቱን ሁሉ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይጸ​ልይ ነበር፤,ወእምዝ ኮነ በውእቱ መዋዕል ዐርገ እግዚእ ኢየሱስ ውስተ ደብር ይጸሊ ወያሌሊ በጸሎት ኀበ እግዚአብሔር ።,"During that time, Jesus went out to the mountain to pray, and he prayed to God all night long." +ሲነ​ጋም ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱን ወደ እርሱ ጠራ​ቸው፤ ከው​ስ​ጣ​ቸ​ውም ዐሥራ ሁለ​ቱን መረጠ፤ ሐዋ​ር​ያት ብሎም ሰየ​ማ​ቸው።,ወጸቢሖ ጸውዖሙ ለአርዳኢሁ ወኀረየ እምውስቴቶሙ ዐሠርተ ወክልኤተ ወሰመዮሙ ሐዋርያተ።,"At daybreak, he called together his disciples. He chose twelve of them whom he called apostles:" +እነ​ር​ሱም እነ​ዚህ ናቸው፦ ጴጥ​ሮስ የተ​ባ​ለው ስም​ዖን፥ ወን​ድ​ሙም እን​ድ​ር​ያስ፥ ያዕ​ቆ​ብና ዮሐ​ንስ፥ ፊል​ጶ​ስና በር​ተ​ሎ​ሜ​ዎስ።,ስምዖን ዘተሰምየ ጴጥሮስ ወእንድርያስ እኁሁ ወያዕቆብ ወዮሐንስ ወፊልጶስ ወበርተሎሜዎስ።,"Simon, whom he named Peter; his brother Andrew; James; John; Philip; Bartholomew;" +ማቴ​ዎ​ስና ቶማስ፥ የእ​ል​ፍ​ዮስ ልጅ ያዕ​ቆ​ብና ቀናዒ የሚ​ባ​ለው ስም​ዖን።,ወማቴዎስ ወቶማስ ወያዕቆብ ወልደ እልፍዮስ ወስምዖን ዘይብልዎ ቀናኢ።,"Matthew; Thomas; James the son of Alphaeus; Simon, who was called a zealot;" +የያ​ዕ​ቆብ ወን​ድም ይሁዳ፥ የከ​ዳ​ውና አሳ​ልፎ የሰ​ጠው ያስ​ቆ​ሮቱ ሰው ይሁ​ዳም ናቸው።,ወይሁዳ ዘያዕቆብ ወይሁዳ አስቆሮታዊ ዘዐለዎ ወዘአግብኦ።,"Judas the son of James; and Judas Iscariot, who became a traitor.Jesus’ popularity increases" +ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ወርዶ በሰፊ ቦታ ቆመ፤ ከደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ወገን ብዙ ሰዎች ነበሩ፤ ከመ​ላው ይሁ​ዳና ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም፥ ከጢ​ሮ​ስና ከሲ​ዶና ባሕር ዳርቻ ትም​ህ​ር​ቱን ሊሰሙ፥ ከደ​ዌ​አ​ቸ​ውም ሊፈ​ወሱ የመ​ጡት ከሕ​ዝቡ ወገን እጅግ ብዙ​ዎች ነበሩ።,ወወረደ ምስሌሆሙ ወቆመ በገዳም ርሒብ ወብዙኃን ሰብእ እምአርዳኢሁኒ ወብዙኃን ጥቀ እምሕዝብ ዘእምኵሉ ይሁዳ ወእምኢየሩሳሌም ወእምጰራልያስ ወእምጢሮስ ወሲዶና እለ መጽኡ ይስምዕዎ ወይትፈወሱ እምደዌሆሙ።,Jesus came down from the mountain with them and stood on a large area of level ground. A great company of his disciples and a huge crowd of people from all around Judea and Jerusalem and the area around Tyre and Sidon joined him there. +ክፉ​ዎች አጋ​ን​ንት ያደ​ሩ​ባ​ቸ​ውም ይፈ​ወሱ ነበር።,ወእለሂ አጋንንት እኩያን የሐይዉ።,"They came to hear him and to be healed from their diseases, and those bothered by unclean spirits were healed." +ሕዝቡ ሁሉ ሊዳ​ስ​ሱት ይሹ ነበር፤ ኀይል ከእ​ርሱ ይወጣ ነበ​ርና፥ ሁሉ​ንም ይፈ​ው​ሳ​ቸው ነበር።በተ​ራራ ላይ ስለ አስ​ተ​ማ​ረው ትም​ህ​ርት,ወኵሎሙ አሕዛብ ይፈቅዱ ይግሥሥዎ እስመ ኀይል ይወፅእ እምኔሁ ወያሐይዎሙ ለኵሎሙ።በእንተ ስብከቱ በውስተ ደብር,"The whole crowd wanted to touch him, because power was going out from him and he was healing everyone.Happy people and doomed people" +እር​ሱም ወደ ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ዐይ​ኖ​ቹን አን​ሥቶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ ድሆች፥ ብፁ​ዓን ናችሁ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ��ሔር መን​ግ​ሥት የእ​ና​ንተ ናትና።,ወውእቱሰ አንሥአ አዕይንቲሁ ኀበ አርዳኢሁ ወይቤሎሙ ብፁዓን አንትሙ ነዳያን እስመ ለክሙ ይእቲ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"Jesus raised his eyes to his disciples and said: “Happy are you who are poor, because God’s kingdom is yours." +ዛሬ የም​ት​ራቡ፥ ብፁ​ዓን ናችሁ፤ ትጠ​ግ​ባ​ላ​ች​ሁና፤ ዛሬ የም​ታ​ለ​ቅሱ፥ ብፁ​ዓን ናችሁ፤ ትስ​ቃ​ላ​ች​ሁና።,ብፁዓን እለ ትርኅቡ ይእዜ እስመ ትጸግቡ ብፁዓን እለ ትበክዩ ይእዜ እስመ ትስሕቁ።,"Happy are you who hunger now, because you will be satisfied. Happy are you who weep now, because you will laugh." +ሰዎች ስለ ሰው ልጅ ቢጠ​ሉ​አ​ችሁ፥ ከሰው ለይ​ተው ቢአ​ሳ​ድ​ዱ​አ​ችሁ፥ ቢሰ​ድ​ቡ​አ​ችሁ፥ ክፉ ስምም ቢአ​ወ​ጡ​ላ​ችሁ ብፁ​ዓን ናችሁ።,ብፁዓን አንትሙ ሶበ ይጸልኡክሙ ሰብእ ወይፈልጡክሙ ወይሰድዱክሙ ወይጼእሉክሙ ወያወፅኡ ለክሙ ስመ እኩየ በእንተ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"Happy are you when people hate you, reject you, insult you, and condemn your name as evil because of the Human One." +ያን​ጊዜ ደስ ይበ​ላ​ችሁ፤ በደ​ስ​ታም ዝለሉ፤ ዋጋ​ችሁ በሰ​ማይ ብዙ ነውና፤ አባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ነቢ​ያ​ትን እን​ዲሁ አድ​ር​ገ​ዋ​ቸው ነበ​ርና።,ተፈሥሑ ወተሐሠዩ ይእተ አሚረ ወአንፈርዕጹ እስመ ብዙኅ ዕሴትክሙ በሰማያት እስመ ከማሁ ረሰይዎሙ ለነቢያት አበዊሆሙ።,Rejoice when that happens! Leap for joy because you have a great reward in heaven. Their ancestors did the same things to the prophets. +ነገር ግን እና​ንተ ባለ​ጠ​ጎች፥ ወዮ​ላ​ችሁ፥ ደስ​ታ​ች​ሁን ጨር​ሳ​ች​ኋ​ልና።,ወባሕቱ አሌ ለክሙ አብዕልት እስመ ሰለጥክሙ ትፍሥሕተክሙ።,"But how terrible for you who are rich, because you have already received your comfort." +ዛሬ ለም​ት​ጠ​ግቡ፥ ወዮ​ላ​ችሁ፥ ትራ​ባ​ላ​ች​ሁና፤ ዛሬ ለም​ት​ስ​ቁም ወዮ​ላ​ችሁ፥ ታዝ​ና​ላ​ች​ሁና፤ ታለ​ቅ​ሳ​ላ​ች​ሁ​ምና።,አሌ ለክሙ እለ ትጸግቡ ይእዜ እስመ ትርኅቡ አሌ ለክሙ እለ ትስሕቁ ይእዜ እስመ ትበክዩ ወትላሕዉ።,"How terrible for you who have plenty now, because you will be hungry. How terrible for you who laugh now, because you will mourn and weep." +ሰዎች ሁሉ ስለ እና​ንተ መል​ካ​ሙን ነገር ቢና​ገ​ሩ​ላ​ችሁ ወዮ​ላ​ችሁ፥ አባ​ቶ​ቻ​ቸው ለሐ​ሰ​ተ​ኞች ነቢ​ያት እን​ዲህ ያደ​ርጉ ነበ​ርና።,አሌ ለክሙ ሶበ ሠናየ ይብሉ ሰብእ ላዕሌክሙ ወይዌድሱክሙ እስመ ከማሁ ረሰይዎሙ ለነቢያተ ሐሰት አበዊሆሙ።,How terrible for you when all speak well of you. Their ancestors did the same things to the false prophets.Behaving as God’s children +“ለም​ት​ሰ​ሙኝ ለእ​ና​ንተ ግን እን​ዲህ እላ​ች​ኋ​ለሁ፦ ጠላ​ቶ​ቻ​ች​ሁን ውደዱ፤ ለሚ​ጠ​ሉ​አ​ች​ሁም መል​ካም አድ​ርጉ።,ወለክሙሰ ለእለ ትሰምዑኒ እብለክሙ አፍቅሩ ጸላእተክሙ ወግበሩ ሠናየ ለእለ ይፃረሩክሙ።,“But I say to you who are willing to hear: Love your enemies. Do good to those who hate you. +የሚ​ረ​ግ​ሙ​አ​ች​ሁን መር​ቁ​አ​ቸው፤ ለሚ​በ​ድ​ሉ​አ​ች​ሁም ጸል​ዩ​ላ​ቸው።,ወደኀርዎሙ ለእለ ይረግሙክሙ ወጸልዩ ዲበ እለ ይትዔገሉክሙ።,Bless those who curse you. Pray for those who mistreat you. +ጕን​ጭ​ህን ለሚ​መ​ታ​ህም ሁለ​ተ​ኛ​ይ​ቱን ስጠው፤ መጐ​ና​ጸ​ፊ​ያ​ህን ለሚ​ወ​ስ​ድም ቀሚ​ስ​ህን ደግሞ አት​ከ​ል​ክ​ለው።,ወለዘሂ ጸፍዐከ መልታሕቴከ መጥዎ ካልእታኒ ወለዘኒ ነሥአከ ልብሰከ ክዳነከሂ ኢትክልኦ።,"If someone slaps you on the cheek, offer the other one as well. If someone takes your coat, don’t withhold your shirt either." +ለሚ​ለ​ም​ን​ህም ሁሉ ስጥ፤ ገን​ዘ​ብ​ህን የሚ​ወ​ስ​ደ​ው​ንም እን​ዲ​መ​ልስ አት​ጠ​ይ​ቀው።,ለኵሉ ዘሰአለከ ሀብ ወለዘኒ ሄደከ ንዋየከ ኢትትኃሠሦ።,Give to everyone who asks and don’t demand your things back from those who take them. +ሰዎች ሊያ​ደ​ር​ጉ​ላ​ችሁ እን​ደ​ም​ት​ወ​ዱ​ትም እን​ዲሁ እና​ንተ አድ​ር​ጉ​ላ​ቸው።,ወበከመ ትፈቅዱ ይግበሩ ለክሙ ሰብእ ከማሁ ግበሩ ሎሙ አንትሙኒ።,Treat people in the same way that you want them to treat you. +የሚ​ወ​ድ​ዱ​አ​ች​ሁን ብቻ ብት​ወ​ዱማ እን​ግ​ዲህ ዋጋ​ችሁ ምን​ድን ነው? ይህ​ንስ ኃጥ​ኣ​ንም ያደ​ር​ጋሉ፤ የሚ​ወ​ድ​ዳ​ቸ​ው​ንም ይወ​ድ​ዳሉ።,ወእመሰ ዳእሙ ዘአፍቀረክሙ አፍቀርክሙ ምንትኑ እንከ ዕሴትክሙ ኃጥኣንሂ ዘሰ ይገብሩ ወዘያፈቅሮሙ ያፈቅሩ።,"“If you love those who love you, why should you be commended? Even sinners love those who love them." +በጎ ለሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ላ​ችሁ በጎ ብታ​ደ​ርጉ እን​ግ​ዲህ ዋጋ​ችሁ ምን​ድን ነው? እን​ዲ​ህስ ኃጥ​ኣ​ንም ያደ​ር​ጋሉ።,ወእመኒ አሠነይክሙ ለእለ ያሤንዩ ለክሙ ምንትኑ እንከ ዕሴትክሙ ኃጥኣንሂ ከማሁሰ ይገብሩ።,"If you do good to those who do good to you, why should you be commended? Even sinners do that." +እን​ዲ​ከ​ፍ​ላ​ችሁ ተስፋ ለም​ታ​ደ​ር​ጉት ብታ​በ​ድሩ እን​ግ​ዲህ ዋጋ​ችሁ ምን​ድን ነው? ኃጥ​ኣ​ንም በአ​በ​ደ​ሩት ልክ ይከ​ፍ​ሉ​አ​ቸው ዘንድ ለኃ​ጥ​ኣን ያበ​ድ​ራ​ሉና።,ወእመኒ ለቃሕክሙ እምኀበ ዘትሴፈዉ ትትፈደዩ እምኔሁ ምንትኑ እንከ ዕሴትክሙ ኃጥኣንሂ ይሌቅሕዎሙ ለኃጥኣን ከመ ይትፈደይዎሙ ዕሩየ።,"If you lend to those from whom you expect repayment, why should you be commended? Even sinners lend to sinners expecting to be paid back in full." +አሁ​ንም ጠላ​ቶ​ቻ​ች​ሁን ውደዱ፤ መል​ካ​ምም አድ​ር​ጉ​ላ​ቸው፤ እን​ዲ​መ​ል​ሱ​ላ​ችሁ ተስፋ ሳታ​ደ​ርጉ አበ​ድሩ፤ ዋጋ​ች​ሁም ብዙ ይሆ​ናል፤ የል​ዑ​ልም ልጆች ትሆ​ና​ላ​ችሁ፤ እርሱ ለበ​ጎ​ዎ​ችና ለክ​ፉ​ዎች ቸር ነውና።,ወይእዜኒ አፍቀሩ ጸላእተክሙ ወአሠንዩ ሎሙ ወለቅሑ እንዘ ኢትሴፈዉ ትትፈደዩ ወይከውን ብዙኀ ዕሴትክሙ ወትከውኑ ውሉዶ ለልዑል እስመ ውእቱ ኄር ላዕለ ኄራን ወላዕለ እኩያን።,"Instead, love your enemies, do good, and lend expecting nothing in return. If you do, you will have a great reward. You will be acting the way children of the Most High act, for he is kind to ungrateful and wicked people." +ሰማ​ያዊ አባ​ታ​ችሁ የሚ​ራራ እንደ ሆነ እና​ን​ተም የም​ት​ራሩ ሁኑ።,ወኩኑ መሓርያነ ከመ አቡክሙ ሰማያዊ መሓሪ ውእቱ።,Be compassionate just as your Father is compassionate. +አት​ፍ​ረዱ፥ አይ​ፈ​ረ​ድ​ባ​ች​ሁ​ምም፤ አት​በ​ድሉ፥ አይ​በ​ድ​ሉ​አ​ች​ሁ​ምም፤ ይቅር በሉ፥ ይቅ​ርም ይሉ​አ​ች​ኋል።,ኢትኰንኑ ወኢትትኴነኑ ኢትግፍዑ ወኢይገፍዑክሙ ኅድጉ ወየኀድጉ ለክሙ።,"“Don’t judge, and you won’t be judged. Don’t condemn, and you won’t be condemned. Forgive, and you will be forgiven." +ስጡ፥ ይሰ​ጣ​ች​ኋ​ልም፤ የሞ​ላና የበዛ፥ የተ​ት​ረ​ፈ​ረ​ፈም መል​ካም መስ​ፈ​ሪያ በዕ​ቅ​ፋ​ችሁ ይሰ​ጡ​አ​ች​ኋል፤ በሰ​ፈ​ራ​ች​ሁ​በ​ትም መስ​ፈ​ሪያ ይሰ​ፍ​ሩ​ላ​ች​ኋል።”,ሀቡ ወይትወሀበክሙ መስፈርተ ሠናየ ንሕኑሐ ወምሉአ ወዝሕዙሐ ይሁቡክሙ ውስተ ሕፅንክሙ ወበመስፈርት ዘሰፈርክሙ ይሰፍሩ ለክሙ።,"Give, and it will be given to you. A good portion—packed down, firmly shaken, and overflowing—will fall into your lap. The portion you give will determine the portion you receive in return.”Avoiding self-deception" +ምሳ​ሌም መሰ​ለ​ላ​ቸ​ውና እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ዕውር ዕው​ርን ሊመራ ይች​ላ​ልን? ሁለ​ቱስ በጕ​ድ​ጓድ ውስጥ ይወ​ድቁ የለ​ምን?,ወመሰለ ሎሙ ወይቤሎሙ ይክልኑ ዕዉር ለዕዉር መሪሖቶ አኮኑ ክልኤሆሙ ይወድቁ ውስተ ግብ።,"Jesus also told them a riddle. “A blind person can’t lead another blind person, right? Won’t they both fall into a ditch?" +ከመ​ም​ህሩ የሚ​በ​ልጥ ደቀ መዝ​ሙር የለም፤ ለሁ​ሉም መጠኑ እንደ መም​ህሩ ይሆ​ናል።,አልቦ ረድእ ዘየዐቢ እምሊቁ መጠኑ ለኵሉ ይኩን ከመ ሊቁ።,"Disciples aren’t greater than their teacher, but whoever is fully prepared will be like their teacher." +በወ​ን​ድ​ምህ ዐይን ውስጥ ያለ​ውን ጕድፍ ለምን ታያ​ለህ? በዐ​ይ​ንህ ውስጥ ያለ​ውን ምሰሶ አታ​ይ​ምን?,ምንተኑ ትኔጽር ሐሠረ ዘውስተ ዐይነ ቢጽከ ወኢትሬኢ ሠርዌ ዘውስተ ዐይንከ።,Why do you see the splinter in your brother’s or sister’s eye but don’t notice the log in your own eye? +ወን​ድ​ም​ህ​ንም፦ ወን​ድሜ ሆይ፥ ታገሥ፤ በዐ​ይ​ንህ ያለ​ውን ጕድፍ ላው​ጣ​ልህ ልት​ለው እን​ደ​ምን ትች​ላ​ለህ? አንተ ግን በዐ​ይ​ንህ ውስጥ ያለ​ውን ምሰሶ አታ​ይም፤ አንተ ግብዝ፥ አስ​ቀ​ድሞ ከዐ​ይ​ንህ ምሰ​ሶ​ውን አውጣ፤ ከዚህ በኋላ በባ​ል​ን​ጀ​ራህ ዐይን ውስጥ ያለ​ውን ጕድፍ ታወጣ ዘንድ አጥ​ር​ተህ ታያ​ለህ።,ወእፎ ትክል ብሂሎቶ ለቢጽከ ተዐገሥ እኁየ አውፅእ ሐሠረ እምዐይንከ ወአንተሰ ኢትሬኢ ሠርዌ ዘውስተ ዐይንከ ኦ መደልው አውፅእ ቅድመ ሠርዌ እምዐይንከ ወእምዝ ትኔጽር ታውፅእ ሐሠረ እምዐይነ ቢጽከ።,"How can you say to your brother or sister, ‘Brother, Sister, let me take the splinter out of your eye,’ when you don’t see the log in your own eye? You deceive yourselves! First take the log out of your eye, and then you will see clearly to take the splinter out of your brother’s or sister’s eye." +ክፉ ፍሬን የሚ​ያ​ፈራ መል​ካም ዛፍ የለም፤ መል​ካም ፍሬ የሚ​ያ​ፈራ ክፉ ዛፍም የለም።,አልቦ ዕፅ ሠናይ ዘይፈሪ ፍሬ እኩየ ወአልቦ ዕፅ እኩይ ዘይፈሪ ፍሬ ሠናየ።,"“A good tree doesn’t produce bad fruit, nor does a bad tree produce good fruit." +ዛፍ ሁሉ ከፍ​ሬው ይታ​ወ​ቃል፤ ከእ​ሾህ በለ​ስን አይ​ለ​ቅ​ሙም፤ ከደ​ን​ደ​ርም ወይ​ንን አይ​ለ​ቅ​ሙም።,ወኵሉ ዕፅ እምፍሬሁ ይትዐወቅ ወኢየአርሩ በለሰ እም አሥዋክ ወኢይቀሥሙ አስካለ እምአሜከላ።,"Each tree is known by its own fruit. People don’t gather figs from thorny plants, nor do they pick grapes from prickly bushes." +መል​ካም ሰው ከልቡ መል​ካም መዝ​ገብ መል​ካ​ምን ያወ​ጣል፤ ክፉ ሰውም ከልቡ ክፉ መዝ​ገብ ክፉ ነገ​ርን ያወ​ጣል፤ ከልብ የተ​ረ​ፈ​ውን አፍ ይና​ገ​ራ​ልና።,ኄር ብእሲ እምሠናይ መዝገበ ልቡ ያወፅኣ ለሠናይት ወእኩይሰ ብእሲ እምእኩይ መዝገበ ልቡ ያወፅኣ ለእኪት እስመ እምተረፈ ልብ ይነብብ አፍ።,"A good person produces good from the good treasury of the inner self, while an evil person produces evil from the evil treasury of the inner self. The inner self overflows with words that are spoken." +“ለምን አቤቱ፥ አቤቱ፥ ትሉ​ኛ​ላ​ችሁ? የም​ላ​ች​ሁ​ንም አታ​ደ​ር​ጉም።,ለምንት እንከ ትብሉኒ እግዚኦ እግዚኦ ወኢትገብሩ ዘእቤለክሙ።,"“Why do you call me ‘Lord, Lord’ and don’t do what I say?" +ወደ እኔ የሚ​መ​ጣና ቃሌን ሰምቶ የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውም ሁሉ የሚ​መ​ስ​ለ​ውን አሳ​ያ​ች​ኋ​ለሁ።,ኵሉ ዘይመጽእ ኀቤየ ወይሰምዐኒ ቃልየ ወይገብሮ አርእየክሙ ዘይመስል።,"I’ll show what it’s like when someone comes to me, hears my words, and puts them into practice." +መሠ​ረ​ቱን አጥ​ልቆ ቈፍሮ የመ​ሠ​ረ​ተና ቤቱን በዐ​ለት ላይ የሠራ ሰውን ይመ​ስ​ላል፤ ብዙ ፈሳ​ሾች በመጡ ጊዜ ጎር​ፎች ያን ቤት ገፉት፤ ሊያ​ነ​ዋ​ው​ጡ​ትም አል​ቻ​ሉም፤ በዐ​ለት ተሠ​ር​ቶ​አ​ልና።,ይመስል ብእሴ ጠቢበ ዘሐነጸ ቤቶ ወከረየ ወአዕመቀ ወሣረረ መሠረቶ ዲበ ኰኵሕ ወብዙኃን አፍላግ መጺኦሙ ገፍዕዎ ወኀይዝት ለውእቱ ቤት ወስእኑ አንቀልቅሎቶ እስመ ዲበ ኰኵሕ ተሣረረ።,"It’s like a person building a house by digging deep and laying the foundation on bedrock. When the flood came, the rising water smashed against that house, but the water couldn’t shake the house because it was well built." +ቃሌን ሰምቶ የማ​ያ​ደ​ር​ገው ሰው ግን ቤቱን ያለ መሠ​ረት በአ​ፈር ላይ የሠራ ሰውን ይመ​ስ​ላል፤ ጎር​ፎች ገፉት፤ ወዲ​ያ​ው​ኑም ወደቀ፤ የዚ​ያም ቤት አወ​ዳ​ደቁ ታላቅ ሆነ።”,ወዘሰ ይሰምዐኒ ቃልየ ወኢይገብሮ ይመስል ብእሴ ዘሐነጸ ቤቶ መልዕልተ ምድር ዘእንበለ መሠረት ወገፍዕዎ ወኀይዝት ወወድቀ ሶቤሃ ወኮነ ድቀቱ ለውእቱ ቤት ዐቢየ።,But those who don’t put into practice what they hear are like a person who built a house without a foundation. The floodwater smashed against it and it collapsed instantly. It was completely destroyed.” +ለሕ​ዝ​ቡም ቃሉን ነግሮ ከፈ​ጸመ በኋላ ወደ ቅፍ​ር​ና​ሆም ገባ።,ወፈጺሞ ነጊሮቶሙ ቃሎ ለሕዝብ ቦአ ቅፍርናሆም።,"After Jesus finished presenting all his words among the people, he entered Capernaum." +አንድ የመቶ አለ​ቃም ነበረ፤ አገ​ል​ጋ​ዩም ታሞ ሊሞት ቀርቦ ነበር፤ እር​ሱም በእ​ርሱ ዘንድ የተ​ወ​ደደ ነበር።,ወሀሎ አሐዱ መስፍን ወገብሩ ይደዊ ወአልጸቀ ይሙት ወክቡር ውእቱ በኀቤሁ።,"A centurion had a servant who was very important to him, but the servant was ill and about to die." +የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱ​ስ​ንም ነገር በሰማ ጊዜ፥ መጥቶ አገ​ል​ጋ​ዩን እን​ዲ​ያ​ድ​ን​ለት ይማ​ል​ዱት ዘንድ የአ​ይ​ሁ​ድን ሽማ​ግ​ሎች ወደ እርሱ ላከ።,ወሰሚዖ በእንተ እግዚእ ኢየሱስ ለአከ ኀቤሁ ረበናተ አይሁድ ያስተብቍዕዎ ከመ ይምጻእ ወያሕዩ ሎቱ ቍልዔሁ።,"When the centurion heard about Jesus, he sent some Jewish elders to Jesus to ask him to come and heal his servant." +ወደ ጌታ​ችን ወደ ኢየ​ሱ​ስም መጥ​ተው ማለ​ዱት፤ እን​ዲ​ህም አሉት፥ “ፈጥ​ነህ ውረድ፤ ይህን ልታ​ደ​ር​ግ​ለት ይገ​ባ​ዋ​ልና።,ወመጽኡ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ወአስተብቍዕዎ ወይቤልዎ ፍጡነ ረድ እስመ ይደልዎ ትግበር ሎቱ ዘንተ።,"When they came to Jesus, they earnestly pleaded with Jesus. “He deserves to have you do this for him,” they said." +እርሱ ወገ​ና​ች​ንን ይወ​ዳ​ልና፤ ምኵ​ራ​ባ​ች​ን​ንም ሠር​ቶ​ል​ና​ልና።”,እስመ ያፈቅር ሕዝበነ ወምኵራበነኒ ውእቱ ሐነጸ ለነ።,“He loves our people and he built our synagogue for us.” +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ከእ​ነ​ርሱ ጋር ሄደ፤ ወደ ቤቱም በቀ​ረበ ጊዜ፥ የመቶ አለ​ቃዉ ወዳ​ጆ​ቹን እን​ዲህ ብሎ ላከ፥ “አቤቱ፥ አት​ድ​ከም፤ ከቤቴ ጣራ በታች ልት​ገባ አይ​ገ​ባ​ኝ​ምና።,ወሖረ እግዚእ ኢየሱስ ምስሌሆሙ ወአልጺቆ ኀበ ቤቱ ለአከ አዕርክቲሁ ውእቱ መስፍን ኀቤሁ እንዘ ይብል እግዚኦ ኢትጻሙ እስመ ኢይደልወኒ ከመ ትባእ ታሕተ ጠፈረ ቤትየ።,"Jesus went with them. He had almost reached the house when the centurion sent friends to say to Jesus, “Lord, don’t be bothered. I don’t deserve to have you come under my roof." +እኔም ወደ አንተ ልመጣ አይ​ገ​ባ​ኝም፤ ነገር ግን በቃ​ልህ እዘዝ፤ ብላ​ቴ​ና​ዬም ይድ​ናል።,ወለልየኒ ኢይደልወኒ እምጻእ ኀቤከ ወባሕቱ አዝዝ በቃልከ ወየሐዩ ቍልዔየ።,"In fact, I didn’t even consider myself worthy to come to you. Just say the word and my servant will be healed." +እኔም እኮ ገዢ ሰው ነኝ፤ ወታ​ደ​ሮ​ችም አሉኝ፤ አን​ዱን ሂድ ብለው ይሄ​ዳል፤ ሌላ​ው​ንም ና ብለው ይመ​ጣል፤ አገ​ል​ጋ​ዬ​ንም እን​ዲህ አድ​ርግ ብለው ያደ​ር​ጋል።”,እስመ አነሂ ብእሲ መኰንን አነ ወብየ ወዐልት ወእብሎ ለዝ ሑር ወየሐውር ወለካልኡ ነዓ ወይመጽእ ወለገብርየኒ ግበር ከመዝ ወይገብር።,"I’m also a man appointed under authority, with soldiers under me. I say to one, ‘Go,’ and he goes, and to another, ‘Come,’ and he comes. I say to my servant, ‘Do this,’ and the servant does it.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ይህን ከእ​ርሱ በሰማ ጊዜ አደ​ነ​ቀው፤ ዘወር ብሎም ይከ​ተ​ሉት ለነ​በ​ሩት ሕዝብ፥ “እላ​ች​ኋ​ለሁ፥ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልስ እንኳ እን​ዲህ ያለ እም​ነት ያለው ሰው አላ​ገ​ኘ​ሁም” አላ​ቸው።,ወሰሚዖ እግዚእ ኢየሱስ ዘንተ እምኔሁ አንከሮ ወተመዪጦ ይቤሎሙ ለሕዝብ እለ ተለውዎ ኢረከብኩ ዘከመዝ ዘይ���አመን በውስተ እስራኤል።,"When Jesus heard these words, he was impressed with the centurion. He turned to the crowd following him and said, “I tell you, even in Israel I haven’t found faith like this.”" +የተ​ላ​ኩ​ትም በተ​መ​ለሱ ጊዜ ብላ​ቴ​ና​ውን ድኖ አገ​ኙት።ስለ መበ​ለ​ቲቱ ልጅ መዳን,ወአቲዎሙ እለ ተፈነዉ ረከብዎ ለገብሩ በዘሐይወ።በእንተ ወልደ መበለት,"When the centurion’s friends returned to his house, they found the servant restored to health.Jesus raises a widow’s son" +በማ​ግ​ሥ​ቱም ናይን ወደ​ም​ት​ባል ወደ አን​ዲት ከተማ ሄደ፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ብዙ ሕዝ​ብም አብ​ረ​ውት ሄዱ።,ወበሳኒታ ሖረ ሀገረ እንተ ስማ ናይን ወሖሩ ምስሌሁ አርዳኢሁ ወሕዝብኒ ብዙኅ።,A little later Jesus went to a city called Nain. His disciples and a great crowd traveled with him. +ወደ ከተ​ማው በር በደ​ረሰ ጊዜም እነሆ፥ ያን​ዲት መበ​ለት ሴት ልጅ ሙቶ ሬሳ​ውን ተሸ​ክ​መው ሲሄዱ አገኘ፤ ይኸ​ውም ለእ​ናቱ አንድ ነበረ፤ ብዙ​ዎ​ችም የከ​ተማ ሰዎች አብ​ረ​ዋት ነበሩ።,ወበጺሖ ኀበ አንቀጸ ሀገር ረከበ ቀበረ ፅዉረ ዘወልደ ብእሲት መበለት ወውእቱ አሐዱ ለእሙ ወብዙኃን ሰብአ ሀገር ምስሌሃ።,"As he approached the city gate, a dead man was being carried out. He was his mother’s only son, and she was a widow. A large crowd from the city was with her." +ጌታ​ች​ንም በአ​ያት ጊዜ አዘ​ነ​ላ​ትና፥ “አታ​ል​ቅሺ” አላት።,ወሶበ ርእያ እግዚእነ መሐራ ወተሣህላ ወይቤላ ኢትብክዪ።,"When he saw her, the Lord had compassion for her and said, “Don’t cry.”" +ቀር​ቦም ቃሬ​ዛ​ውን ያዘ፤ የተ​ሸ​ከ​ሙ​ትም ቆሙ፤ እር​ሱም፥ “አንተ ጐበዝ ተነሥ እል​ሃ​ለሁ” አለው።,ወቀርበ ወአኀዘ ነፍቆ ወቆሙ እለ ይጸውርዎ ወይቤሎ ለከ እብለከ ወሬዛ ተንሥእ።,"He stepped forward and touched the stretcher on which the dead man was being carried. Those carrying him stood still. Jesus said, “Young man, I say to you, get up.”" +የሞ​ተ​ውም ተነ​ሥቶ ተቀ​መጠ፤ መና​ገ​ርም ጀመረ፤ ለእ​ና​ቱም ሰጣት።,ወተንሥአ ውእቱ በድን ወነበረ ወተናገረ ርቱዐ ወአወፈዮ ለእሙ።,"The dead man sat up and began to speak, and Jesus gave him to his mother." +ሁሉም ፈሩ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አመ​ሰ​ገኑ፤ እን​ዲ​ህም አሉ፥ “ታላቅ ነቢይ ተነ​ሣ​ልን፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝ​ቡን ጐብ​ኝ​ቶ​አ​ልና።”,ወፈርሁ ኵሎሙ ወሰብሕዎ ለእግዚአብሔር ወይቤሉ ዐቢይ ነቢይ ተንሥአ ለነ ወተሣሀሎሙ እግዚአብሔር ለሕዝቡ።,"Awestruck, everyone praised God. “A great prophet has appeared among us,” they said. “God has come to help his people.”" +ይህም የእ​ርሱ ዜና በይ​ሁዳ ሀገ​ሮች ሁሉና በአ​ው​ራ​ጃዋ ሁሉ ተሰማ።ከዮ​ሐ​ንስ ስለ ተላ​ኩት መል​እ​ክ​ተ​ኞች,ወተሰምዐ ዝንቱ ነገር በኵሉ በሓውርተ ይሁዳ ወበኵሉ አድያሚሃ በእንቲኣሁ።በእንተ እለ ተፈነዉ እምኀበ ዮሐንስ,This news about Jesus spread throughout Judea and the surrounding region.John the Baptist and Jesus +ይህ​ንም ሁሉ ደቀ መዝ​ሙ​ርቱ ለዮ​ሐ​ንስ ነገ​ሩት።,ወነገርዎ አርዳኢሁ ለዮሐንስ ዘንተ ኵሎ።,John’s disciples informed him about all these things. John called two of his disciples +ዮሐ​ን​ስም ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ሁለ​ቱን ጠርቶ፥ “የሚ​መ​ጣው አንተ ነህን? ወይስ ተስፋ የም​ና​ደ​ር​ገው ሌላ አለ?” ብሎ ወደ ጌታ​ችን ወደ ኢየ​ሱስ ላካ​ቸው።,ወጸውዐ ዮሐንስ ክልኤተ እምአርዳኢሁ ወለአኮሙ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤ አንተኑአ ዘይመጽእ ወሚመ ቦኑ ካልእ ዘንሴፎ።,"and sent them to the Lord. They were to ask him, “Are you the one who is coming, or should we look for someone else?”" +መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችም ወደ እርሱ ደር​ሰው፥ “የሚ​መ​ጣው አንተ ነህን? ወይስ ተስፋ የም​ና​ደ​ር​ገው ሌላ አለ? ብሎ መጥ​ምቁ ዮሐ​ንስ ወደ አንተ ልኮ​ናል” አሉት።,ወበጺሖሙ እለ ለአኮሙ ኀቤሁ ይቤልዎ ዮሐንስ መጥምቅ ለአከነ ኀቤከ ወይ�� አንተኑአ ዘይመጽእ ወቦኑ ካልእ ዘንሴፎ።,"When they reached Jesus, they said, “John the Baptist sent us to you. He asks, ‘Are you the one who is coming, or should we look for someone else?’”" +ያን​ጊ​ዜም ብዙ​ዎ​ችን ከደ​ዌ​አ​ቸ​ውና ከሕ​መ​ማ​ቸው ከክ​ፉ​ዎች አጋ​ን​ን​ትም ፈወ​ሳ​ቸው፤ ለብ​ዙ​ዎች ዕው​ራ​ንም እን​ዲ​ያዩ ብር​ሃ​ንን ሰጣ​ቸው።,ወፈወሶሙ ለብዙኃን ሶቤሃ እምደዌሆሙ ወእምሕማሞሙ ወእምአጋንንት እኩያን ወለብዙኃን ዕዉራን ጸገዎሙ ብርሃነ ይርአዩ።,"Right then, Jesus healed many of their diseases, illnesses, and evil spirits, and he gave sight to a number of blind people." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ሄዳ​ችሁ ያያ​ች​ሁ​ት​ንና የሰ​ማ​ች​ሁ​ትን ለዮ​ሐ​ንስ ንገ​ሩት፤ ዕው​ሮች ያያሉ፤ አን​ካ​ሶ​ችም ይሄ​ዳሉ፤ ለም​ጻ​ሞ​ችም ይነ​ጻሉ፤ ደን​ቆ​ሮ​ችም ይሰ​ማሉ፤ ሙታ​ንም ይነ​ሣሉ፤ ለድ​ሆ​ችም ወን​ጌል ይሰ​በ​ካል።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ሑሩ ንግርዎ ለዮሐንስ ዘሰማዕክሙ ወዘርኢክሙ ዕዉራን ይሬእዩ ወስቡራን የሐውሩ ወእለ ለምጽ ይነጽሑ ወጽሙማን ይሰምዑ ወምዉታን ይትነሥኡ ወነዳያን ይዜነዉ ወይትፌሥሑ።,"Then he replied to John’s disciples, “Go, report to John what you have seen and heard.Those who were blind are able to see. Those who were crippled now walk. People with skin diseases are cleansed.Those who were deaf now hear. Those who were dead are raised up. And good news is preached to the poor." +በእ​ኔም የማ​ይ​ሰ​ና​ከል ብፁዕ ነው።”ጌታ መጥ​ምቁ ዮሐ​ን​ስን ስለ ማመ​ስ​ገኑ,ወብፁዓን እለ ኢይትዐቀፉ ብየ።ዘከመ ወደሶ እግዚእ ኢየሱስ ለዮሐንስ መጥምቅ,Happy is anyone who doesn’t stumble along the way because of me.” +የዮ​ሐ​ንስ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትም ከሄዱ በኋላ ለሕ​ዝቡ ስለ መጥ​ምቁ ዮሐ​ንስ እን​ዲህ ይላ​ቸው ጀመር፥ “ምን ልታዩ ወደ ምድረ በዳ ወጣ​ችሁ? ከነ​ፋስ የተ​ነሣ የሚ​ወ​ዛ​ወዝ ሸን​በ​ቆን ነውን?,ወኀሊፎሙ አርዳኢሁ ለዮሐንስ አኀዘ ይበሎሙ ለሕዝብ በእንተ ዮሐንስ መጥምቅ ምንተኑ ወፃእክሙ ገዳመ ትርአዩ ብርዐኑ ዘይትሐወስ እምነፋስ።,"After John’s messengers were gone, Jesus spoke to the crowds about John. “What did you go out into the wilderness to see? A stalk blowing in the wind?" +ወይስ ምን ልታዩ ወጥ​ታ​ች​ኋል? ቀጭን ልብስ የለ​በ​ሰ​ውን ሰው ነውን? እነሆ፥ በክ​ብር ልብስ ያጌ​ጡስ በነ​ገ​ሥ​ታት ቤት አሉ።,ወምንተኑመ ወፃእክሙ ትርአዩ ብእሴኑ ዘርሡይ በቀጠንተ አልባስ ናሁ እለሰ ርሡያን በአልባሰ ክብር ውስተ አብያተ ነገሥት ሀለዉ፤,"What did you go out to see? A man dressed up in refined clothes? Look, those who dress in fashionable clothes and live in luxury are in royal palaces." +ወይስ ምን ልታዩ ወጥ​ታ​ች​ኋል? ነቢ​ይን ነውን? አዎን፥ እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ከነ​ቢ​ይም ይበ​ል​ጣል።,ወምንተኑመ ወፃእክሙ ትርአዩ ነቢየኑ እወ እብለክሙ የዐቢ እምነቢይ።,"What did you go out to see? A prophet? Yes, I tell you, and more than a prophet." +እነሆ፥ መን​ገ​ድ​ህን በፊ​ትህ የሚ​ጠ​ርግ መል​እ​ክ​ተ​ኛ​ዬን በፊ​ትህ እል​ካ​ለሁ፥ ተብሎ ስለ እርሱ የተ​ጻ​ፈ​ለት ይህ ነው።,ዝውእቱ ዘበእንቲአሁ ተጽሕፈ «ናሁ አነ እፌኑ መልአኪየ ቅድመ ገጽከ ዘይጸይሕ ፍኖተከ በቅድሜከ።»,"He is the one of whom it’s written:Look, I’m sending my messenger before you, who will prepare your way before you." +እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ ሴቶች ከወ​ለ​ዱ​አ​ቸው መካ​ከል ከመ​ጥ​ምቁ ዮሐ​ንስ የሚ​በ​ልጥ ማንም አል​ተ​ነ​ሣም፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት ግን የሚ​ያ​ን​ሰው ይበ​ል​ጠ​ዋል።”,አማን እብለክሙ ኢተንሥአ እምትውልደ አንስት ዘየዐቢ እምዮሐንስ መጥምቅ ወኢመኑሂ ወበመንግሥተ እግዚአብሔርሰ ዘይንእሶ የዐብዮ።,I tell you that no greater human being has ever been born than John. Yet whoever is least in God’s kingdom is greater than he.” +ሕዝ​ቡም ሁሉ ቀራ​ጮ​ችም በሰሙ ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጻድቅ ነው አሉት፤ የዮ​ሐ​ን​ስን ጥም​ቀት ተጠ​ም​ቀው ነበ​ርና።,ወሰሚዖሙ ኵሎሙ ሕዝብ ወመጸብሓን አጽደቅዎ ለእግዚአብሔር እስመ ተጠምቁ ጥምቀተ ዮሐንስ።,"Everyone who heard this, including the tax collectors, acknowledged God’s justice because they had been baptized by John." +ፈሪ​ሳ​ው​ያ​ንና የሕግ ጻፎች ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትእ​ዛዝ ተቃ​ወሙ፤ በእ​ርሱ አል​ተ​ጠ​መ​ቁ​ምና።,ወፈሪሳውያንሰ ወጸሐፍተ ሕግ ዐለዉ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወኢተጠምቁ በኀቤሁ።,But the Pharisees and legal experts rejected God’s will for themselves because they hadn’t been baptized by John. +“እን​ግ​ዲህ የዚ​ችን ትው​ልድ ሰዎች በምን እመ​ስ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ? ማን​ንስ ይመ​ስ​ላሉ?,በምንት አስተማስሎሙ ለሰብአ ዛቲ ትውልድ ወመነ ይመስሉ።,“To what will I compare the people of this generation?” Jesus asked. “What are they like? +በገ​በያ ተቀ​ም​ጠው ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ቸ​ውን ጠር​ተው፥ “አቀ​ነ​ቀ​ን​ላ​ችሁ፥ አል​ዘ​ፈ​ና​ች​ሁ​ምም፤ ሙሾም አወ​ጣ​ን​ላ​ችሁ፥ አላ​ለ​ቀ​ሳ​ች​ሁ​ምም የሚ​ሉ​አ​ቸው ልጆ​ችን ይመ​ስ​ላሉ።,ይመስሉ ደቂቀ እለ ይነብሩ ውስተ ምሥያጥ ወይጼውዑ ቢጾሙ ወይብልዎሙ ሐለይነ ለክሙ ወኢዘፈንክሙ አስቈቀውነሂ ለክሙ ወኢበከይክሙ።,"They are like children sitting in the marketplace calling out to each other, ‘We played the flute for you and you didn’t dance. We sang a funeral song and you didn’t cry.’" +መጥ​ምቁ ዮሐ​ንስ እህል ሳይ​በላ ወይ​ንም ሳይ​ጠጣ መጥቶ ነበ​ርና ጋኔን አለ​በት አላ​ች​ሁት።,እስመ መጽአ ዮሐንስ መጥምቅ ኢይበልዕ እክለ ወኢይሰቲ ወይነ ወትቤልዎ ጋኔን ቦቱ።,"John the Baptist came neither eating bread nor drinking wine, and you say, ‘He has a demon.’" +የሰው ልጅም እየ​በ​ላና እየ​ጠጣ መጣ፤ እና​ንተ ግን እነሆ፥ በላ​ተ​ኛና ወይን ጠጪ ሰው፥ የኃ​ጥ​ኣ​ንና የቀ​ራ​ጮች ወዳጅ አላ​ች​ሁት።,ወመጽአ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ይበልዕ ወይሰቲ ወትቤሉ ነዋ ብእሲ በላዒ ወሰታዬ ወይን ዐርከ መጸብሓን ወኃጥኣን።,"Yet the Human Onecame eating and drinking, and you say, ‘Look, a glutton and a drunk, a friend of tax collectors and sinners.’" +ጥበ​ብም ከል​ጆ​ችዋ ሁሉ ጸደ​ቀች።”ስለ ፈሪ​ሳ​ዊ​ውና ስለ ኀጢ​አ​ተ​ኛ​ዪቱ ሴት,ወጸድቀት ጥበብ እምኵሉ ውሉዳ።በእንተ ፈሪሳዊ ወኃጥእት ብእሲት,But wisdom is proved to be right by all her descendants.”Forgiveness and gratitude +ከፈ​ሪ​ሳ​ው​ያ​ንም አንዱ በእ​ርሱ ዘንድ ምሳ እን​ዲ​በላ ለመ​ነው፤ ወደ ፈሪ​ሳ​ዊ​ውም ቤት ገብቶ በማ​ዕድ ተቀ​መጠ።,ወይቤሎ አሐዱ እምፈሪሳውያን ከመ ይምሳሕ በኀቤሁ ወቦአ ቤተ ፈሪሳዊ ወረፈቀ።,"One of the Pharisees invited Jesus to eat with him. After he entered the Pharisee’s home, he took his place at the table." +እነሆ፥ ከዚ​ያች ከተማ ሰዎ​ችም አን​ዲት ኀጢ​አ​ተኛ ሴት በፈ​ሪ​ሳ​ዊው ቤት በማ​ዕድ እን​ደ​ተ​ቀ​መጠ ዐውቃ ሽቱ የሞ​ላ​በት የአ​ል​ባ​ስ​ጥ​ሮስ ቢል​ቃጥ ገዝታ መጣች።,ወናሁ መጽአት ብእሲት ኃጥእት እምሰብአ ይእቲ ሀገር አእሚራ ከመ ይመስሕ ውስተ ቤተ ፈሪሳዊ ወተሣየጠት ዕፍረተ ዘአልባጥሮስ።,"Meanwhile, a woman from the city, a sinner, discovered that Jesus was dining in the Pharisee’s house. She brought perfumed oil in a vase made of alabaster." +በስ​ተ​ኋ​ላ​ውም በእ​ግ​ሮቹ አጠ​ገብ ቆማ አለ​ቀ​ሰች፤ እግ​ሮ​ቹ​ንም በእ​ን​ባዋ ታርስ ነበር፥ በራስ ጠጕ​ር​ዋም እግ​ሮ​ቹን ታብ​ሰ​ውና ትስ​መው፥ ሽቱም ትቀ​ባው ነበር።,ወቆመት ድኅሬሁ ኀበ እገሪሁ ወበከየት ወአርሐሰት እገሪሁ በአንብዓ ወትመዘምዝ በሥዕርተ ርእሳ ወትስዕም እገሪሁ ወትቀብዖ ዕፍረተ።,"Standing behind him at his feet and crying, she began to wet his feet with her tears. She wiped them with her hair, kissed them, and poured the oil on them." +የጠ​ራው ፈሪ​ሳ​ዊም ባየ ጊዜ በልቡ ዐሰበ፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “ይህስ ነቢይ ቢሆን ኖሮ ይህቺ የም​ት​ዳ​ስ​ሰው ሴት ማን እንደ ሆነች፥ እን​ዴ​ትስ እንደ ነበ​ረች ባላ​ወ​ቀም ነበ​ርን? ኀጢ​አ​ተኛ ናትና።”,ወርእዮ ፈሪሳዊ ዘጸውዖ ኀለየ በልቡ ወይቤ ሶበሁ ነቢይ ውእቱ ዝንቱ እምኢያእመረኑ ከመ ምንት ዛቲ ብእሲት ወዘከመ እፎ ይእቲ እንተ ትገሥሦ እስመ ኃጥእት ይእቲ።,"When the Pharisee who had invited Jesus saw what was happening, he said to himself, If this man were a prophet, he would know what kind of woman is touching him. He would know that she is a sinner." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “ስም​ዖን ሆይ፥ የም​ነ​ግ​ርህ ነገር አለኝ” አለው፤ እር​ሱም፥ “መም​ህር ሆይ፥ ተና​ገር” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ስምዖን ብየ ዘእብለከ ወይቤሎ ሊቅ በል።,"Jesus replied, “Simon, I have something to say to you.”“Teacher, speak,” he said." +እር​ሱም እን​ዲህ አለው፥ “ለአ​ንድ አበ​ዳሪ ሁለት ባለ ዕዳ​ዎች ነበ​ሩት፤ በአ​ንዱ አም​ስት መቶ ዲናር ነበ​ረ​በት፤ በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም አምሳ።,ወይቤሎ ክልኤቱ ይፈድይዎ ለአሐዱ በዓለ ዕዳ አሐዱ ይፈድዮ ኀምስተ ምእተ ዲናረ ወካልኡኒ ኀምሳ።,“A certain lender had two debtors. One owed enough money to pay five hundred people for a day’s work.The other owed enough money for fifty. +የሚ​ከ​ፍ​ሉ​ትም ባጡ ጊዜ ለሁ​ለ​ቱም ተወ​ላ​ቸው፤ እን​ግ​ዲህ ከሁ​ለቱ አብ​ልጦ ሊወ​ደው የሚ​ገ​ባው ማን​ኛው ነው?”,ወኀጢኦሙ ዘይፈድይዎ ኀደገ ሎሙ ለክልኤሆሙ መኑ እንከ ርቱዕ ፈድፋደ ያፈቅሮ እምኔሆሙ።,"When they couldn’t pay, the lender forgave the debts of them both. Which of them will love him more?”" +ስም​ዖ​ንም መልሶ፥ “ብዙ​ውን የተ​ወ​ለት ነው እላ​ለሁ” አለው፤ እር​ሱም፥ “መል​ካም ፈረ​ድህ” አለው።,ወተሰጥወ ስምዖን ወይቤሎ እብልሰ ዘብዙኀ ኀደገ ሎቱ ወይቤሎ ሠናየ ፈታሕከ።,"Simon replied, “I suppose the one who had the largest debt canceled.”Jesus said, “You have judged correctly.”" +ወደ ሴቲ​ቱም ዘወር ብሎ ስም​ዖ​ንን እን​ዲህ አለው፥ “ይህ​ቺን ሴት ታያ​ታ​ለ​ህን? እኔ ወደ ቤትህ ገባሁ፤ ለእ​ግ​ሮች ውኃ ስንኳ አል​ሰ​ጠ​ኸ​ኝም፤ እር​ስዋ ግን አል​ቅሳ በእ​ን​ባዋ እግ​ሬን አራ​ሰች፤ በጠ​ጕ​ር​ዋም አበ​ሰች።,ወተመይጠ ኀበ ይእቲ ብእሲት ወይቤሎ ለስምዖን ትሬእያኑ ለዛቲ ብእሲት ቦእኩ ቤተከ ወኢወሀብከኒ ማየ ጥቀ ለእገርየ ወይእቲሰ በከየት ወበአንብዓ አርሐሰት እገርየ ወበሥዕርታ መዝመዘተኒ።,"Jesus turned to the woman and said to Simon, “Do you see this woman? When I entered your home, you didn’t give me water for my feet, but she wet my feet with tears and wiped them with her hair." +አን​ተስ ሰላ​ምታ አል​ሰ​ጠ​ኸ​ኝም፤ እር​ስዋ ግን ከገ​ባሁ ጀምሮ እግ​ሬን ከመ​ሳም አላ​ቋ​ረ​ጠ​ችም።,ወአንተሰ ኢተአማኅከኒ ወይእቲሰ እምዘቦእኩ ኢያንተገት ስዒመ እገርየ።,"You didn’t greet me with a kiss, but she hasn’t stopped kissing my feet since I came in." +አንተ ራሴን እንኳ ዘይት አል​ቀ​ባ​ኸ​ኝም፤ እር​ስዋ ግን እግ​ሬን ሽቱ ቀባ​ችኝ።,ወአንተሰ ኢቀባዕከኒ በዘይት ርእስየ ወይእቲሰ ዕፍረተ ቀብዐተኒ እገርየ።,"You didn’t anoint my head with oil, but she has poured perfumed oil on my feet." +ስለ​ዚ​ህም እል​ሃ​ለሁ፤ ብዙ ኀጢ​ኣቷ ተሰ​ር​ዮ​ላ​ታል፤ በብዙ ወድ​ዳ​ለ​ችና፤ ጥቂት የሚ​ወ​ድድ ጥቂት ይሰ​ረ​ይ​ለ​ታል፤ ብዙ የሚ​ወ​ድ​ድም ብዙ ይሰ​ረ​ይ​ለ​ታል።”,በእንተ ዝንቱ እብለከ ተኀድገ ላቲ ኀጢአታ ብዙኅ እስመ ብዙኀ አፍቀረተኒ ወዘሰ ውኁደ አፍቀረኒ ውኁድ ይትኀደግ ሎቱ ወዘሰ ብዙኀ አፍቀረኒ ብዙኅ ይትኀደግ ሎቱ።,This is why I tell you that her many sins have been forgiven; so she has shown great love. The one who is forgiven little loves little.” +ሴቲ​ቱ​ንም፥ “ኀጢ​ኣ​ትሽ ተሰ​ረ​የ​ልሽ” አላት።,ወይቤላ ለይእቲ ብእሲት ተኀድገ ለኪ ኀጢአትኪ።,"Then Jesus said to her, “Your sins are forgiven.”" +በማ​ዕዱ የተ​ቀ​መ​ጡ​ትም እርስ በር​ሳ​ቸው፥ “ኀጢ​አ​ትን የሚ​ያ​ስ​ተ​ሰ​ርይ ይህ ማነው?” ይሉ ጀመር።,ወአኀዙ እለ ይረፍቁ ይበሉ በበይናቲሆሙ መኑ ውእቱ ዝንቱ ዘየኀድግ ኀጢአተ።,"The other table guests began to say among themselves, “Who is this person that even forgives sins?”" +ሴቲ​ቱ​ንም አላት፥ “እም​ነ​ትሽ አድ​ኖ​ሻል፤ በሰ​ላም ሂጂ።”,ወይቤላ ለይእቲ ብእሲት ሃይማኖትኪ አድኀነተኪ እትዊ በሰላም።,"Jesus said to the woman, “Your faith has saved you. Go in peace.”" +ከዚ​ህም በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በየ​ከ​ተ​ማ​ዉና በየ​መ​ን​ደሩ ተመ​ላ​ለሰ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም መን​ግ​ሥት ሰበ​ከ​ላ​ቸው፤ አስ​ተ​ማ​ራ​ቸ​ውም፤ ዐሥራ ሁለቱ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ትም ከእ​ርሱ ጋር ነበሩ።,ወእምዝ በሳኒታ አንሶሰወ እግዚእ ኢየሱስ ውስተ አህጉር ወአዕጸዳት ወሰበከ ሎሙ ወመሀሮሙ በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር ወምስሌሁ ዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ።,"Soon afterward, Jesus traveled through the cities and villages, preaching and proclaiming the good news of God’s kingdom. The Twelve were with him," +ከክ​ፉ​ዎች አጋ​ን​ን​ትና ከደ​ዌ​ያ​ቸው ያዳ​ና​ቸው ሴቶ​ችም አብ​ረ​ውት ነበሩ። እነ​ር​ሱም፦ መግ​ደ​ላ​ዊት የም​ት​ባ​ለው ሰባት አጋ​ን​ንት የወ​ጡ​ላት ማር​ያም፥,ወአንስትኒ እለ አሕየዎን እምአጋንንት እኩያን ወእምደዌሆን ወእማንቱ ማርያም እንተ ይብልዋ መግደላዊት እንተ ሰብዐቱ አጋንንት ወፅኡ እምኔሃ።,"along with some women who had been healed of evil spirits and sicknesses. Among them were Mary Magdalene ," +የሄ​ሮ​ድስ አዛዥ የነ​በ​ረው የኩዛ ሚስት ዮሐና፥ ሶስ​ናም፥ በገ​ን​ዘ​ባ​ቸው ያገ​ለ​ግ​ሉት የነ​በሩ ብዙ​ዎች ሌሎ​ችም ነበሩ።ስለ ዘሪው ምሳሌ,ወዮሐና ብእሲተ ኩዛ መጋቢሁ ለሄሮድስ ወሶስና ወካልኣትሂ ብዙኃት እለ ተልእካሁ በንዋዮን።በእንተ ምሳሌ ዘርዕ ወዘራዒ,"Joanna , Susanna, and many others who provided for them out of their resources.Parable of the soils" +ሕዝ​ቡም ሁሉ፥ ከየ​ከ​ተ​ማ​ዉም ሁሉ ወደ እርሱ የመ​ጡት ሲያ​ዳ​ም​ጡት እን​ዲህ ያለ ምሳሌ ነገ​ራ​ቸው።,ወእንዘ ያጸምዕዎ ኵሉ ሕዝብ ወእለሂ መጽኡ ኀቤሁ እምኵሉ አህጉር ይቤሎሙ ምሳሌ እንተ ከመዝ።,"When a great crowd was gathering and people were coming to Jesus from one city after another, he spoke to them in a parable:" +“ዘሪ ዘሩን ሊዘራ ወጣ፤ ሲዘ​ራም አን​ዳ​ንዱ በመ​ን​ገድ ወደ​ቀና ተረ​ገጠ፤ የሰ​ማይ ወፎ​ችም በሉት።,ወፈረ ዘይዘርዕ ከመ ይዝራዕ ዘርዖ ወእንዘ ይዘርዕ ቦ ዘወድቀ ውስተ ፍኖት ወመጽኡ ሰብእ ወኬድዎ ወበልዕዎ አዕዋፈ ሰማይ።,"“A farmer went out to scatter his seed. As he was scattering it, some fell on the path where it was crushed, and the birds in the sky came and ate it." +ሌላ​ውም በጭ​ንጫ መሬት ላይ ወደቀ፤ በበ​ቀ​ለም ጊዜ ወዲ​ያው ደረቀ፤ ሥር አል​ነ​በ​ረ​ው​ምና።,ወቦ ዘወድቀ ውስተ ኰኵሕ ወበቍሎ የብሰ በጊዜሃ እስመ አልቦ ሥርው።,"Other seed fell on rock. As it grew, it dried up because it had no moisture." +ሌላ​ዉም በእ​ሾህ መካ​ከል ወደቀ፤ እሾ​ሁም አብሮ አደ​ገና አነ​ቀው።,ወቦ ዘወድቀ ማእከለ ሦክ ወበቊሎ ጠበቆ ሦክ።,Other seed fell among thorny plants. The thorns grew with the plants and choked them. +በመ​ል​ካም መሬት ላይ የወ​ደቀ ዘርም ነበረ፤ በበ​ቀ​ለም ጊዜ መቶ እጥፍ አፈራ።” ይህ​ንም ብሎ፥ “የሚ​ሰማ ጆሮ ያለው ይስማ” አላ​ቸው።,ወቦ ዘወድቀ ውስተ ምድር ሠናይት ወበቈለሂ ወፈረየሂ ምእተ ምክዕቢተ ወዘንተ ብሂሎ ይቤሎሙ ዘቦ ዕዝን ሰሚዐ ለይስማዕ።,"Still other seed landed on good soil. When it grew, it produced one hundred times more grain than was scattered.” As he said this, he called out, “Everyone who has ears should pay attention.”" +ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም፥ “ይህቺ ምሳሌ ምን​ድን ናት?” ብለው ጠየ​ቁት።,ወተስእልዎ አርዳኢሁ ወይቤልዎ ምንትኑ ይእቲ ዛቲ ምሳሌ።,His disciples asked him what this parable meant. +እር​ሱም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት ምሥ​ጢር ማወቅ ለእ​ና​ንተ ተሰ​ጥ​ቶ​አ​ች​ኋል፤ ለእ​ነ​ዚያ ግን አይ​ተው እን​ዳ​ያዩ፥ ሰም​ተ​ውም እን​ዳ​ይ​ሰሙ፥ እን​ዳ​ያ​ስ​ተ​ው​ሉም በም​ሳሌ ነው።,ወይቤሎሙ ለክሙ ተውህበ ታእምሩ ምሥጢራ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ወለእልክቱሰ በምሳሌ ከመ ርእዮሙኒ ኢይርአዩ ወሰሚዖሙኒ ኢይስምዑ ወኢይለብዉ።,"He said, “You have been given the mysteries of God’s kingdom, but these mysteries come to everyone else in parables so thatwhen they see, they can’t see, and when they hear, they can’t understand." +ምሳ​ሌ​ዉም ይህ ነው፤ ዘሩ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ነው፤,ወከመዝ ይእቲ ምሳሌሃ ዘርዕሰ ቃለ እግዚአብሔር ውእቱ።,“The parable means this: The seed is God’s word. +በመ​ን​ገድ የወ​ደ​ቀው ቃሉን የሚ​ሰሙ ናቸው፤ አም​ነ​ውም እን​ዳ​ይ​ድኑ ሰይ​ጣን መጥቶ ቃሉን ከል​ባ​ቸው ይወ​ስ​ድ​ባ​ቸ​ዋል።,ወዘሰ ውስተ ፍኖት እሉ እሙንቱ እለ ይሰምዑ ቃለ ወይመጽእ ሰይጣን ወይነሥኦ ለቃል እምልቦሙ ከመ ኢይእመኑ ወኢይሕየዉ።,"The seed on the path are those who hear, but then the devil comes and steals the word from their hearts so that they won’t believe and be saved." +በጭ​ን​ጫም ላይ የወ​ደ​ቀው ሰም​ተው ነገ​ሩን በደ​ስታ የሚ​ቀ​በ​ሉት ናቸው፤ ነገር ግን ለጊ​ዜው ያም​ናሉ እንጂ ሥር የላ​ቸ​ውም፤ መከ​ራም በአ​ገ​ኛ​ቸው ጊዜ ይክ​ዳሉ።,ወዘሰ ውስተ ኰኵሕ እለ ሰሚዖሙ ይትዌከፍዎ ለነገር በፍሥሓ ወባሕቱ ሥርው አልቦሙ ለሶቤሃ ዳእሙ የአምኑ ወእምከመ ተመንደቡ የዐልዉ።,"The seed on the rock are those who receive the word joyfully when they hear it, but they have no root. They believe for a while but fall away when they are tempted." +በእ​ሾ​ህም መካ​ከል የወ​ደ​ቀው ቃሉን ሰም​ተው የባ​ለ​ጠ​ግ​ነት ዐሳብ፥ የኑ​ሮም መቈ​ር​ቈር የተ​ድ​ላና የደ​ስታ መጣ​ፈ​ጥም የሚ​አ​ስ​ጨ​ን​ቃ​ቸ​ውና ፍሬ የማ​ያ​ፈሩ ናቸው።,ወዘሰ ውስተ ሦክ ወድቀ እሉ እሙንቱ እለ ይሰምዑ ቃለ ወኅሊና ብዕል ወትካዘ መንበርት ወሐውዘ ተድላ ወፈጊዕ ያጠውቆሙ ወኢይገብሩ።,"As for the seed that fell among thorny plants, these are the ones who, as they go about their lives, are choked by the concerns, riches, and pleasures of life, and their fruit never matures." +በመ​ል​ካም ምድር የወ​ደ​ቀው ግን ቃሉን በበ​ጎና በን​ጹሕ ልብ የሚ​ሰ​ሙና የሚ​ጠ​ብ​ቁት፥ ታግ​ሠ​ውና ጨክ​ነ​ውም የሚ​ያ​ፈሩ ናቸው።,ወዘሰ ውስተ ምድር ሠናይት እሉ እሙንቱ እለ ይሰምዑ ቃለ በሠናይ ልብ ወየዐቅብዎ ወበጥቡዕ ልብ ይትዔገሡ ወያጠብዑ ወይፈርዩ።,"The seed that fell on good soil are those who hear the word and commit themselves to it with a good and upright heart. Through their resolve, they bear fruit.Sharing the light" +“መብ​ራ​ትን አብ​ርቶ፥ ዕቃም ከድኖ ከአ​ልጋ በታች የሚ​ያ​ኖ​ራት የለም፤ ነገር ግን የሚ​መ​ላ​ለ​ሱት ብር​ሃ​ንን ያዩ ዘንድ በመ​ቅ​ረዝ ላይ ያኖ​ራ​ታል።,ወአልቦ ዘያኀቱ ማኅቶተ ወይከድና ንዋየ ወያነብራ ታሕተ ዐራት ዘእንበለ ዲበ ተቅዋማ ከመ ይርአዩ ብርሃነ እለ ያንሶስዉ።,"“No one lights a lamp and then covers it with a bowl or puts it under a bed. Instead, they put it on top of a lampstand so that those who enter can see the light." +የማ​ይ​ገ​ለጥ የተ​ሰ​ወረ የለ​ምና፤ የማ​ይ​ታ​ይም ወደ ግል​ጥም የማ​ይ​መጣ የተ​ከ​ደነ የለም፤,ወአልቦ ኅቡእ ዘኢይትከሠት ወአልቦ ክዱን ዘኢያስተርኢ ወገሃደ ይከውን።,Nothing is hidden that won’t be exposed. Nor is anything concealed that won’t be made known and brought to the light. +እን​ግ​ዲህ እን​ዴት እን​ደ​ም​ት​ሰሙ አስ​ተ​ውሉ፤ ላለው ይሰ​ጠ​ዋል፤ ከሌ​ለው ግን ያው ያለው የሚ​መ​ስ​ለው እንኳ ይወ​ሰ​ድ​በ​ታል።”ወን​ድ​ሞቹ ስለ​ሚ​ባ​ሉት የተ​ና​ገ​ረው,ወአእምሩ እንከ ዘከመ ትሰምዑ እስመ ለዘቦ ይሁብዎ ወለዘሰ አልቦ እለሂ ቦ የሀይድዎ።በእንተ እለ ይሰመዩ አኀዊሁ,"Therefore, listen carefully. Those who have will receive more, but as for those who don’t have, even what they seem to have will be taken away from them.”Jesus’ family" +እና​ቱና ወን​ድ​ሞ​ቹም ወደ እርሱ መጡ፤ ነገር ግን ሕዝቡ ብዙ ነበ​ርና ሊያ​ገ​ኙት አል​ቻ​ሉም።,ወመጽኡ ኀቤሁ እሙ ወአኀዊሁ ወስእኑ ረኪቦቶ እስመ ጽፉቅ ሰብእ።,Jesus’ mother and brothers came to him but were unable to reach him because of the crowd. +“እና​ት​ህና ወን​ድ​ሞ​ችህ ከውጭ ቆመ​ዋል፤ ሊያ​ዩ​ህም ይሻሉ” አሉት።,ወይቤልዎ እምከ ወአኀዊከ አፍኣ ይቀውሙ ወይፈቅዱ ይርአዩከ።,"Someone told him, “Your mother and brothers are standing outside, wanting to see you.”" +እር​ሱም መልሶ፥ “እና​ቴና ወን​ድ​ሞች የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ሰም​ተው የሚ​ያ​ደ​ርጉ እነ​ዚህ ናቸው” አላ​ቸው።ባሕ​ርን ስለ መገ​ሠጹ,ወአውሥአ ወይቤሎሙ እምየ ወአኀውየ እሉ እሙንቱ እለ ይሰምዑ ቃለ እግዚአብሔር ወይገብሩ።ዘከመ ገሠጸ ባሕረ,"He replied, “My mother and brothers are those who listen to God’s word and do it.”Jesus calms the sea" +ከዕ​ለ​ታት በአ​ን​ዲት ቀንም እን​ዲህ ሆነ፤ እርሱ ከደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ጋር ወደ ታንኳ ወጣና፥ “ኑ ወደ ባሕሩ ማዶ እን​ሻ​ገር” አላ​ቸው እነ​ር​ሱም ሄዱ።,ወኮነ በአሐቲ ዕለት ዐርገ ውእቱ ውስተ ሐመር ወአርዳኢሁኒ ወይቤሎሙ ንዑ ንዕዱ ማዕዶተ ቀላይ ወሖሩ።,"One day Jesus and his disciples boarded a boat. He said to them, “Let’s cross over to the other side of the lake.” So they set sail." +ሲሄ​ዱም አን​ቀ​ላፋ፤ በባ​ሕ​ሩም ላይ ዐውሎ ነፋስ መጣ፤ ውኃ​ዉም ታን​ኳ​ቸ​ውን ሞላው፤ እነ​ር​ሱም ተጨ​ነቁ።,ወእንዘ የሐውሩ ኖመ ወመጽአ ነፋሰ ዐውሎ ውስተ ባሕር ወመልአ ማየ ሐመሮሙ ወተመንደቡ።,"While they were sailing, he fell asleep. Gale-force winds swept down on the lake. The boat was filling up with water and they were in danger." +ቀር​በ​ውም፥ “መም​ህር ሆይ፥ መም​ህር ሆይ፥ ልን​ጠፋ ነው” ብለው ቀሰ​ቀ​ሱት፤ ተነ​ሥ​ቶም ነፋ​ሱ​ንና የው​ኃ​ዉን ማዕ​በል ገሠ​ጻ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም ዝም አሉ፤ ታላቅ ፀጥ​ታም ሆነ።,ወሖሩ ወአንቅህዎ ወይቤልዎ ኦ ሊቅ አድኀነነ ከመ ኢንሙት ወተንሥአ ወገሠጾሙ ለነፋሳትኒ ወለማዕበለ ባሕርኒ ወአርመሙ ወኮነ ዛኅነ ዐቢየ።,"So they went and woke Jesus, shouting, “Master, Master, we’re going to drown!” But he got up and gave orders to the wind and the violent waves. The storm died down and it was calm." +እር​ሱም “እም​ነ​ታ​ችሁ ወዴት አለ?” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም ፈር​ተው ተደ​ነቁ፤ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም፥ “ውኃም ነፋ​ስም የሚ​ታ​ዘ​ዙ​ለት ይህ ማነው?” አሉ።ጋኔን ያደ​ረ​በ​ትን ሰው ስለ ማዳኑ,ወይቤሎሙ አይቴኑ ሃይማኖትክሙ ወፈርሁ ወአንከሩ ወይቤሉ በበይናቲሆሙ መኑ እንጋ ውእቱ ዝንቱ ዘይትኤዘዙ ሎቱ ባሕርኒ ወነፋሳትኒ።ዘከመ ፈወሶ እግዚእ ኢየሱስ ለዘቦቱ ጋኔን,"He said to his disciples, “Where is your faith?”Filled with awe and wonder, they said to each other, “Who is this? He commands even the winds and the water, and they obey him!”Jesus frees a demon-possessed man" +ከዚህ በኋላ በገ​ሊላ ወደብ አቅ​ጣጫ ወዳ​ለ​ችው ወደ ጌር​ጌ​ሴ​ኖን ሀገር በታ​ንኳ ሄዱ።,ወእምዝ ሖረ እግዚእ ኢየሱስ በሐመር ወነገዱ ብሔረ ጌርጌሴኖን ዘአንጻረ ማዕዶተ ገሊላ።,"Jesus and his disciples sailed to the Gerasenes’ land, which is across the lake from Galilee." +ወደ ምድ​ርም በወ​ረዱ ጊዜ ጋኔን ያደ​ረ​በት ሰው ከከ​ተማ ወጥቶ ተገ​ና​ኘው፤ ልብ​ሱ​ንም ከጣለ ብዙ ዘመን ሆኖት ነበር፤ በመ​ቃ​ብር ብቻ ይኖር ነበር እንጂ ወደ ቤት አይ​ገ​ባም ነበር፤,ወወሪዶሙ ምድረ ተቀበሎ ብእሲ ዘጋኔን ወፂኦ እምሀገር ወጕንዱይ መዋዕል እምዘኢለብሰ ልብሶ ወኢቦአ ቤተ ዘእንበለ ዳእሙ ይነብር ውስተ መቃብር።,"As soon as Jesus got out of the boat, a certain man met him. The man was from the city and was possessed by demons. For a long time, he had lived among the tombs, naked and homeless." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስ​ንም ባየው ጊዜ ጮኸ፤ ሮጦም ሰገ​ደ​ለት፤ “የል​ዑል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ ኢየ​ሱስ ሆይ፥ ካንተ ጋር ምን አለኝ?” እያ​ለም በታ​ላቅ ቃል ጮኸ፤ እን​ዳ​ያ​ሠ​ቃ​የ​ውም ማለ​ደው።,ወሶበ ርእዮ ለእግዚእ ኢየሱስ ከልሐ ወሮጸ ወሰገደ ሎቱ ወዐውየወ በዐቢይ ቃል ወይቤ ምንት ብየ ምስሌከ ኢየሱስ ወልደ እግዚአብሔር ልዑል ወአስተብቍዖ ኢይሣቅዮ።,"When he saw Jesus, he shrieked and fell down before him. Then he shouted, “What have you to do with me, Jesus, Son of the Most High God? I beg you, don’t torture me!”" +ክፉ​ውን ጋኔን ከዚያ ሰው ላይ እን​ዲ​ወጣ ያዝ​ዘው ነበ​ርና፤ ዘወ​ት​ርም አእ​ም​ሮ​ዉን ያሳ​ጣው ነበ​ርና፤ ብላ​ቴ​ኖ​ችም በእ​ግር ብረት አስ​ረው ይጠ​ብ​ቁት ነበር፤ እግር ብረ​ቱ​ንም ይሰ​ብር ነበር፤ ጋኔ​ኑም በም​ድረ በዳ ያዞ​ረው ነበር።,እስመ አዘዞ ለውእቱ ጋኔን እኩይ ይፃእ እምላዕለ ውእቱ ብእሲ እስመ ዘልፈ ያአብዶ ወይሞቅሕዎ በመዋቅሕት ወየዐቅብዎ ደቅ ወይሰብር መዋቅሕቲሁ ወያረውጾ ጋኔኑ ውስተ ገዳም።,"He said this because Jesus had already commanded the unclean spirit to come out of the man. Many times it had taken possession of him, so he would be bound with leg irons and chains and placed under guard. But he would break his restraints, and the demon would force him into the wilderness." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ስምህ ማነው?” ብሎ ጠየ​ቀው፤ እር​ሱም፥ “ስሜ ሌጌ​ዎን ነው” አለው፤ ብዙ አጋ​ን​ንት ይዘ​ውት ነበ​ርና።,ወተስእሎ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ መኑ ስምከ ወይቤሎ ሌጌዎን ስምየ እስመ ብዙኃን አጋንንት አኀዝዎ።,"Jesus asked him, “What is your name?”“Legion,” he replied, because many demons had entered him." +ወደ ጥል​ቁም ይገቡ ዘንድ እን​ዳ​ይ​ሰ​ድ​ዳ​ቸው ማለ​ዱት።,ወአስተብቍዕዎ ከመ ኢይፈንዎሙ ይረዱ ውስተ ሲኦል።,They pleaded with him not to order them to go back into the abyss. +በዚ​ያም ብዙ የእ​ሪያ መንጋ በተ​ራራ ላይ ተሰ​ማ​ርቶ ነበር፤ ወደ እሪ​ያ​ዎ​ችም እን​ዲ​ገ​ቡ​ባ​ቸው ይፈ​ቅ​ድ​ላ​ቸው ዘንድ ማለ​ዱት፤ እር​ሱም ፈቀ​ደ​ላ​ቸው።,ወቦ ህየ መራዕየ አሕርው ብዙኅ ይትረዐይ ውስተ ደብር ወአስተብቍዕዎ ከመ ያብሖሙ ይባኡ ላእለ አሕርው ወአብሖሙ።,"A large herd of pigs was feeding on the hillside. The demons begged Jesus to let them go into the pigs. Jesus gave them permission," +እነ​ዚያ አጋ​ን​ን​ትም ከዚያ ሰው ላይ ወጥ​ተው ወደ እሪ​ያ​ዎች ገቡ፤ የእ​ሪ​ያ​ዎ​ችም መንጋ አብ​ደው ከገ​ደሉ ወደ ባሕር ጠል​ቀው ሞቱ።,ወወፂኦሙ እሙንቱ አጋንንት እምላዕለ ውእቱ ብእሲ ቦኡ ላዕለ አሕርው ወአብዱ ኵሉ መራዕየ አሕርው ወወድቁ እንተ ጸድፍ ወውስተ ቀላይ ወሞቱ።,and the demons left the man and entered the pigs. The herd rushed down the cliff into the lake and drowned. +እረ​ኞ​ችም የሆ​ነ​ውን ባዩ ጊዜ ሸሽ​ተው ሄዱና ገብ​ተው በከ​ተ​ማ​ዉና በመ​ን​ደሩ አወሩ።,ወርእዮሙ ኖሎት ዘኮነ ጐዩ ወሖሩ ወአተዉ ወዜነዉ ለአህጉር ወለአዕጻዳት።,"When those who tended the pigs saw what happened, they ran away and told the story in the city and in the countryside." +ሰዎ​ችም የሆ​ነ​ውን ያዩ ዘንድ ወጡ፤ ሄደ​ውም ወደ ጌታ​ችን ወደ ኢየ​ሱስ በደ​ረሱ ጊዜ አጋ​ን​ንት የወ​ጡ​ለ​ትን ያን ሰው አእ​ም​ሮዉ ተመ​ል​ሶ​ለት ልብ​ሱን ለብሶ፥ ከጌ​ታ​ችን ��ኢ​የ​ሱስ እግር አጠ​ገብ ተቀ​ምጦ አገ​ኙ​ትና ፈሩ።,ወወፅኡ ሰብእ ከመ ይርአዩ ዘኮነ ወሖሩ ወበጽሑ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ወረከብዎ ለውእቱ ብእሲ ዘወፅኡ እምኔሁ አጋንንት እንዘ ይነብር ኀበ እገሪሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወልቡሰ ልብሶ ወገብኦ ልቡ ወፈርሁ።,"People came to see what had happened. They came to Jesus and found the man from whom the demons had gone. He was sitting at Jesus’ feet, fully dressed and completely sane. They were filled with awe." +ያዩ​ትም ሰዎች ጋኔን አድ​ሮ​በት የነ​በ​ረው ሰው እን​ዴት እንደ ዳነ ነገ​ሩ​አ​ቸው።,ወነገርዎሙ እለሂ ርእዩ ዘከመ ሐይወ ዘጋኔን።,Those people who had actually seen what had happened told them how the demon-possessed man had been delivered. +በጌ​ር​ጌ​ሴ​ኖ​ንም ዙሪያ ያሉ ሰዎች ከእ​ነ​ርሱ ዘንድ እን​ዲ​ሄ​ድ​ላ​ቸው ማለ​ዱት፤ ጽኑ ፍር​ሀት ይዞ​አ​ቸ​ዋ​ልና፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በታ​ንኳ ሆኖ ተመ​ለሰ።,ወአስተብቍዕዎ ኵሎሙ ሰብአ አድያም ዘጌርጌሴኖን ወይቤልዎ ከመ ይሑር እምኀቤሆሙ እስመ ፍርሀት ዐቢይ አኀዞሙ ወዐርገ እግዚእ ኢየሱስ ሐመረ ወተመይጠ።,Then everyone gathered from the region of the Gerasenes asked Jesus to leave their area because they were overcome with fear. So he got into the boat and returned across the lake. +ያም አጋ​ን​ንት የወ​ጡ​ለት ሰው ከእ​ርሱ ጋር ይሄድ ዘንድ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ማለ​ደው፤,ወአስተብቍዖ ለእግዚእ ኢየሱስ ውእቱ ብእሲ ዘወፅኡ እምኔሁ አጋንንት ከመ ይሑር ምስሌሁ ወፈነዎ ወይቤሎ።,"The man from whom the demons had gone begged to come along with Jesus as one of his disciples. Jesus sent him away, saying," +እርሱ ግን፥ “ወደ ቤትህ ተመ​ል​ሰህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያደ​ረ​ገ​ል​ህን ታላቅ ነገር ሁሉ ተና​ገር” ብሎ አሰ​ና​በ​ተው። እር​ሱም ሄዶ በከ​ተ​ማዉ ሁሉ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ያደ​ረ​ገ​ለ​ትን ሁሉ ተና​ገረ።,እቱ ቤተከ ወንግር ኵሎ ዘገብረ ለከ እግዚአብሔር ወሖረ ውስተ ኵሉ አህጉር ወነገረ ኵሎ ዘገብረ ሎቱ እግዚእ ኢየሱስ።,“Return home and tell the story of what God has done for you.” So he went throughout the city proclaiming what Jesus had done for him.Jesus heals two women +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በተ​መ​ለሰ ጊዜ ሕዝቡ በአ​ን​ድ​ነት ተቀ​በ​ሉት፤ ሁሉ ይጠ​ባ​በ​ቁት ነበ​ርና።ስለ ምኵ​ራቡ ሹም ልጅና ደም ይፈ​ስ​ስ​ባት ስለ ነበ​ረ​ችው ሴት,ወሶበ ተመይጠ እግዚእ ኢየሱስ ተቀበልዎ ሕዝብ ኅቡረ እስመ ኮኑ ኵሎሙ ይጸንሕዎ።በእንተ ወለተ ኢያኢሮስ ወበእንተ እንተ ደም ይውኅዛ,"When Jesus returned, the crowd welcomed him, for they had been waiting for him." +እነ​ሆም ኢያ​ኢ​ሮስ የሚ​ባል ሰው መጣ፤ እር​ሱም የም​ኵ​ራብ ሹም ነበር፤ ከጌ​ታ​ችን ኢየ​ሱስ እግር በታ​ችም ሰገደ። ወደ ቤቱም ይገባ ዘንድ ለመ​ነው።,ወመጽአ ብእሲ ዘስሙ ኢያኢሮስ ወውእቱ መጋቤ ምኵራብ ወሰገደ ሎቱ ታሕተ እገሪሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወአስተብቍዖ ይባእ ቤቶ።,"A man named Jairus, who was a synagogue leader, came and fell at Jesus’ feet. He pleaded with Jesus to come to his house" +ዕድ​ሜዋ ዐሥራ ሁለት ዓመት የሚ​ሆ​ናት አን​ዲት ልጅ ነበ​ረ​ችው፤ እር​ስ​ዋም ልት​ሞት ቀርባ ነበ​ረች።,እስመ ቦቱ አሐቲ ወለት ዘዐሠርቱ ወክልኤቱ ክረምታ ወይእቲ አልጸቀት ትሙት።,"because his only daughter, a twelve-year-old, was dying.As Jesus moved forward, he faced smothering crowds." +ከዚ​ህም በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ከእ​ርሱ ጋር ሲሄድ ሰዎች ያጨ​ና​ን​ቁት ነበር፤ ከዐ​ሥራ ሁለት ዓመ​ትም ጀምሮ ደም ይፈ​ስ​ሳት የነ​በ​ረች ሴት መጣች፤ ገን​ዘ​ብ​ዋ​ንም ሁሉ ለባ​ለ​መ​ድ​ኀ​ኒ​ቶች ሰጥታ ጨርሳ ነበር፤ ነገር ግን ሊያ​ድ​ናት የቻለ ማንም አል​ነ​በ​ረም።,ወእምዝ እንዘ የሐውር ምስሌሁ እግዚእ ኢየሱስ ይትጋፍዕዎ ሰብእ ወመጽአት ብእሲት እንተ ደም ይውኅዛ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ ክረምት ወአኅለቀት ኵሎ ንዋያ ለዐቀበተ ሥራይ ወአልቦ ዘክህለ ፈውሶታ።,"A woman was there who had been bleeding for twelve years. She had spent her entire livelihood on doctors, but no one could heal her." +ቀር​ባም በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ በስ​ተ​ኋ​ላው ቆመ​ችና የል​ብ​ሱን ጫፍ ዳሰ​ሰች፤ ያን​ጊ​ዜም የደ​ምዋ መፍ​ሰስ ቆመ።,ወቀርበት ወቆመት እንተ ድኅሬሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወገሠሠት ጽንፈ ልብሱ ወቆመ ሶቤሃ ውኅዘተ ደማ፤,"She came up behind him and touched the hem of his clothes, and at once her bleeding stopped." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ማን ዳሰ​ሰኝ?” አለ፤ ሁሉም ካዱ፤ ጴጥ​ሮ​ስና ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩ​ትም፥ “መም​ህር ሆይ፥ ሰው ይጋ​ፋ​ህና ያጨ​ና​ን​ቅህ የለ​ምን? አንተ ግን ማን ዳሰ​ሰኝ? ትላ​ለህ” አሉት።,ወይቤ እግዚእ ኢየሱስ መኑ ገሠሠኒ ወክሕዱ ኵሎሙ ወይቤልዎ ጴጥሮስ ወእለሂ ምስሌሁ ሊቅ አኮኑ ሰብእ ይጣወቅ ወይጻዐቀከ ወትብል መኑ ገሠሠኒ።,"“Who touched me?” Jesus asked.When everyone denied it, Peter said, “Master, the crowds are surrounding you and pressing in on you!”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “የዳ​ሰ​ሰኝ አለ፤ ከእኔ ኀይል እንደ ወጣ ዐው​ቃ​ለ​ሁና” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ቦ ዘገሠሠኒ እስመ አነ አአምር ከመ ኀይል ወፅአ እምኔየ።,"But Jesus said, “Someone touched me. I know that power has gone out from me.”" +ሴቲ​ቱም እን​ዳ​ል​ተ​ሰ​ወ​ረ​ላት ባየች ጊዜ እየ​ተ​ን​ቀ​ጠ​ቀ​ጠች ሄዳ ሰገ​ደ​ች​ለት፤ በሕ​ዝ​ቡም ሁሉ ፊት በምን ምክ​ን​ያት ወደ እርሱ እንደ ቀረ​በ​ችና የል​ብ​ሱን ጫፍ እንደ ዳሰ​ሰች ወዲ​ያ​ውም እንደ ዳነች ተና​ገ​ረች።,ወርእያ ይእቲ ብእሲት ከመ ኢተከብተ ላቲ ርዕደት ወሖረት ወሰገደት ሎቱ ወነገረት በቅድመ ኵሉ ሕዝብ ዘከመ ሐይወት ሶቤሃ።,"When the woman saw that she couldn’t escape notice, she came trembling and fell before Jesus. In front of everyone, she explained why she had touched him and how she had been immediately healed." +እር​ሱም፥ “ልጄ ሆይ፥ እም​ነ​ትሽ አዳ​ነ​ችሽ፤ በሰ​ላም ሂጂ” አላት።,ወይቤላ እመኒ ወለትየ ሃይማኖትኪ አሕየወተኪ እትዊ በሰላም።,"“Daughter, your faith has healed you,” Jesus said. “Go in peace.”" +ይህ​ንም ሲና​ገር አንድ ሰው ከም​ኵ​ራቡ ሹም ቤት መጥቶ፥ “ልጅ​ህስ ሞታ​ለች እን​ግ​ዲህ መም​ህ​ሩን አታ​ድ​ክ​መው” አለው።,ወእንዘ ዘንተ ይትናገር መጽአ አሐዱ ብእሲ እምቤተ መጋቤ ምኵራብ ወይቤሎ ወለትከሰ ሞተት ወኢታጻምዎ እንከ ለሊቅ።,"While Jesus was still speaking, someone came from the synagogue leader’s house, saying to Jairus, “Your daughter has died. Don’t bother the teacher any longer.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በሰማ ጊዜ የም​ኵ​ራ​ቡን ሹም፥ “አት​ፍራ፥ ብቻ እመን፤ ልጅ​ህስ ትድ​ና​ለች” አለው።,ወሰሚዖ እግዚእ ኢየሱስ ይቤሎ ለመጋቤ ምኵራብ ኢትፍራህ ዳእሙ ተአመን ወለትከሰ ተሐዩ።,"When Jesus heard this, he responded, “Don’t be afraid; just keep trusting, and she will be healed.”" +ወደ ቤትም በገባ ጊዜ ከጴ​ጥ​ሮስ፥ ከያ​ዕ​ቆ​ብና ከዮ​ሐ​ንስ፥ ከብ​ላ​ቴ​ና​ይ​ቱም አባ​ትና እናት በቀር ማንም ከእ​ርሱ ጋር ሌላ ሰው ይገባ ዘንድ አል​ፈ​ቀ​ደም።,ወበዊኦ ቤተ ከልአ ባዕደ ኢይባእ ምስሌሁ ወኢመኑሂ ዘእንበለ ጴጥሮስ ወያዕቆብ ወዮሐንስ ወአቡሃ ወእማ ለሕፃን።,"When he came to the house, he didn’t allow anyone to enter with him except Peter, John, and James, and the child’s father and mother." +ሁሉም እያ​ለ​ቀሱ ዋይ ዋይ ይሉ​ላት ነበር፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ግን፥ “አታ​ል​ቅሱ፤ ብላ​ቴ​ና​ይቱ ተኝ​ታ​ለች እንጂ አል​ሞ​ተ​ችም” አላ​ቸው።,ወኵሎሙ ይበክዩ ወያስቈቅውዋ ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኢትብክዩ ሕፃንሰ ኢሞተት አላ ትነውም።,"They were all crying and mourning for her, but Jesus said, “Don’t cry. She isn’t dead. She’s only sleeping.”" +እ��ደ ሞተ​ችም ዐው​ቀ​ዋ​ልና ሳቁ​በት።,ወሰሐቅዎ እስመ አእመሩ ከመ ሞተት።,They laughed at him because they knew she was dead. +እርሱ ግን ሁሉን ወደ ውጭ አስ​ወ​ጣና እጅ​ዋን ይዞ ጠራት፤ እን​ዲ​ህም አላት፥ “ አንቺ ብላ​ቴና ተነሺ።”,ወአውፅአ አፍኣ ኵሎ ወአኀዛ እዴሃ ወጸውዓ ወይቤላ ተንሥኢ ወለትየ።,"Taking her hand, Jesus called out, “Child, get up.”" +ወዲ​ያ​ውም ነፍ​ስዋ ተመ​ል​ሶ​ላት ፈጥና ቆመች፥ የም​ት​በ​ላ​ው​ንም ይሰ​ጡ​አት ዘንድ አዘዘ።,ወሶቤሃ ገብአ ነፍሳ ወተሰውጠ መንፈሳ ላዕሌሃ ወተንሥአት ሶቤሃ ወአዘዘ የሀብዋ ዘትበልዕ።,Her life returned and she got up at once. He directed them to give her something to eat. +አባ​ቷና እና​ቷም አደ​ነቁ፤ እርሱ ግን የሆ​ነ​ውን ለማ​ንም እን​ዳ​ይ​ነ​ግሩ ከለ​ከ​ላ​ቸው።,ወደንገፁ አቡሃ ወእማ ወከልኦሙ ኢይንግሩ ወኢለመኑሂ ዘኮነ።,"Her parents were beside themselves with joy, but he ordered them to tell no one what had happened." +ዐሥራ ሁለ​ቱ​ንም ሐዋ​ር​ያት ጠራና፦ በአ​ጋ​ን​ንት ሁሉ ላይ፥ ድው​ያ​ን​ንም ይፈ​ውሱ ዘንድ ኀይ​ል​ንና ሥል​ጣ​ንን ሰጣ​ቸው።,ወጸውዖሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ ሐዋርያት ወወሀቦሙ ኀይለ ወሥልጣነ ወአብሖሙ ላዕለ ኵሉ አጋንንት ያሕይዉ ድዉያነ።,Jesus called the Twelve together and he gave them power and authority over all demons and to heal sicknesses. +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት እን​ዲ​ሰ​ብኩ፥ ድው​ያ​ን​ንና ሕሙ​ማ​ን​ንም ሁሉ እን​ዲ​ፈ​ውሱ ላካ​ቸው።,ወፈነዎሙ ይስብኩ መንግሥተ እግዚአብሔር ወይፈውሱ ድዉያነ ወኵሎሙ ሕሙማነ።,He sent them out to proclaim God’s kingdom and to heal the sick. +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “በት​ርም ቢሆን፥ ከረ​ጢ​ትም ቢሆን፥ እን​ጀ​ራም ቢሆን፥ ወር​ቅም ቢሆን፥ ሁለት ልብ​ስም ቢሆን ለመ​ን​ገድ ምንም አት​ያዙ።,ወይቤሎሙ ኢትንሥኡ ለፍኖት ኢበትረ ወኢጽፍነተ ወኢእክለ ወኢወርቀ ወኢክልኤተ ክዳናተ።,"He told them, “Take nothing for the journey—no walking stick, no bag, no bread, no money, not even an extra shirt." +በም​ት​ገ​ቡ​በት ቤት በዚያ ተቀ​መጡ፤ እስ​ክ​ት​ሄ​ዱም ድረስ ከዚያ አት​ውጡ።,ወቤተ ኀበ ቦእክሙ ህየ ኅድሩ ወኢትፃኡ እምህየ እስከ ተኀልፉ።,"Whatever house you enter, remain there until you leave that place." +የማ​ይ​ቀ​በ​ሉ​አ​ችሁ ቢሆን ግን ከዚ​ያች ከተማ ወጥ​ታ​ችሁ ምስ​ክር ሊሆ​ን​ባ​ቸው የእ​ግ​ራ​ች​ሁን ትቢያ አራ​ግፉ።”,ወዘሰ ኢተወክፈክሙ ወፂአክሙ እምይእቲ ሀገር ንግፉ ጸበለ እገሪክሙ ከመ ይኩን ስምዐ ላዕሌሆሙ።,"Wherever they don’t welcome you, as you leave that city, shake the dust off your feet as a witness against them.”" +ወጥ​ተ​ውም በየ​አ​ው​ራ​ጃዉ መን​ደ​ሮች ዞሩ፤ በስ​ፍ​ራ​ውም ሁሉ ወን​ጌ​ልን ሰበኩ፤ ድው​ያ​ን​ንም ፈወሱ።ስለ ሄሮ​ድስ ዐሳብ,ወወፂኦሙ ዖዱ አህጉረ አድያም ወሰበኩ ወንጌለ ወፈወሱ በኵለሄ።በእንተ ኀልዮተ ሄሮድስ,They departed and went through the villages proclaiming the good news and healing people everywhere.Herod’s confusion +የአ​ራ​ተ​ኛው ክፍል ገዥ ሄሮ​ድ​ስም የተ​ደ​ረ​ገ​ውን ሁሉ ሰምቶ የሚ​ና​ገ​ረ​ውን ያጣ ነበር፤ መጥ​ምቁ ዮሐ​ንስ ከሙ​ታን ተለ​ይቶ ተነሣ የሚሉ ነበ​ሩና።,ወሰምዐ ሄሮድስ ንጉሥ ኵሎ ዘኮነ ወዘከመ ገብረ ወየኀጥእ ዘይብል እስመ ቦ እለ ይብሉ ዮሐንስ ተንሥአ እምነ ምዉታን።,"Herod the ruler heard about everything that was happening. He was confused because some people were saying that John had been raised from the dead," +ኤል​ያስ ተገ​ለጠ የሚ​ሉም ነበሩ፤ ከቀ​ደ​ሙት ነቢ​ያት አንዱ ተነ​ሥ​ቶ​አል የሚ​ሉም ነበ​ሩና።,ወቦ እለ ይብሉ ኤልያስ አስተርአየ ወቦ እለ ይብሉ አሐዱ እምነቢያት ቀደምት ተንሥአ።,"others that Elijah had appeared, and still others that one of the ancient prophets had come back to life." +���ሮ​ድ​ስም፥ “እኔ የዮ​ሐ​ን​ስን ራስ አስ​ቈ​ረ​ጥሁ፤ እን​ግ​ዲህ ስለ እርሱ ሲወራ የም​ሰ​ማው ይህ ማነው?” አለ፤ ሊያ​የ​ውም ይሻ ነበር።,ወይቤ ሄሮድስ ለዮሐንስሰ አነ መተርኩ ርእሶ መኑ እንከ ውእቱ ዝንቱ ዘእሰምዕ በእንቲኣሁ ወይፈቅድ ይርአዮ።,"Herod said, “I beheaded John, so now who am I hearing about?” Herod wanted to see him.Jesus feeds the five thousand" +ሐዋ​ር​ያ​ትም በተ​መ​ለሱ ጊዜ ያደ​ረ​ጉ​ትን ሁሉ ነገ​ሩት፤ እር​ሱም ለብ​ቻ​ቸው ይዞ​አ​ቸው ቤተ ሳይዳ ከም​ት​ባል ከተማ አጠ​ገብ ወደ አለ ምድረ በዳ ወጡ።,ወሶበ ተሠውጡ ሐዋርያት ነገርዎ ኵሎ ዘገብሩ ወነሥኦሙ በባሕቲቶሙ ወተግኅሡ ወወፅኡ ሐቅለ ሀገር እንተ ስማ ቤተ ሳይዳ።,"When the apostles returned, they described for Jesus what they had done. Taking them with him, Jesus withdrew privately to a city called Bethsaida." +ሕዝ​ቡም ዐው​ቀው ተከ​ተ​ሉት፤ እር​ሱም ተቀ​በ​ላ​ቸው፤ ስለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥ​ትም አስ​ተ​ማ​ራ​ቸው፤ ሊፈ​ወሱ የሚ​ሹ​ት​ንም አዳ​ና​ቸው።ኅብ​ስ​ትን ስለ ማበ​ር​ከቱ,ወአእሚሮሙ ሕዝብ ተለውዎ ወተቀበሎሙ ወነገሮሙ በእንተ መንግሥተ እግዚአብሔር ወለእለሂ ይፈቅዱ ይትፈወሱ አሕየዎሙ።በእንተ ኀምስ ኅብስት ወክልኤቲ ዓሣት,"When the crowds figured it out, they followed him. He welcomed them, spoke to them about God’s kingdom, and healed those who were sick." +ቀኑም በመሸ ጊዜ ዐሥራ ሁለቱ ደቀ መዛ​ሙ​ርት መጥ​ተው፥ “ያለ​ን​በት ምድረ በዳ ነውና በዙ​ሪ​ያ​ችን ወዳሉ መን​ደ​ሮ​ችና ገጠ​ሮች ሄደው እን​ዲ​ያ​ድሩ የሚ​በ​ሉ​ት​ንም እን​ዲ​ያ​ገኙ ሕዝ​ቡን አሰ​ና​ብት” አሉት።,ወተቈልቊሎ ፀሐይ መጽኡ ዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ ወይቤልዎ ፈኑ ሰብአ ይእትዉ አህጉረ አድያም ወይቢቱ ውስተ አዕጻዳት ወይርከቡ ዘይበልዑ እስመ ሐቅል ውእቱ ኀበ ሀለውነ።,"When the day was almost over, the Twelve came to him and said, “Send the crowd away so that they can go to the nearby villages and countryside and find lodging and food, because we are in a deserted place.”" +እርሱ ግን፥ “እና​ንተ የሚ​በ​ሉ​ትን ስጡ​አ​ቸው” አላ​ቸው፤ እነ​ር​ሱም፥ “ለዚህ ሁሉ ሕዝብ የሚ​በቃ ምግብ ልን​ገዛ ካል​ሄ​ድን ከአ​ም​ስት እን​ጀ​ራና ከሁ​ለት ዓሣ በቀር ሌላ በዚህ የለ​ንም” አሉት።,ወይቤሎሙ ሀብዎሙ አንትሙ ዘይበልዑ ወይቤልዎ አልብነ ዝየ ዘእንበለ ኀምስ ኅብስት ወክልዔቲ ዓሣት እመ ኢሖርነ ንሣየጥ መብልዐ ለዝንቱ ኵሉ ሕዝብ።,"He replied, “You give them something to eat.”But they said, “We have no more than five loaves of bread and two fish—unless we go and buy food for all these people.” Jesus said to his disciples, “Seat them in groups of about fifty.”" +ሰዎ​ቹም አም​ስት ሺህ ያህሉ ነበር፤ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱ​ንም፥ “አምሳ አም​ሳ​ውን በየ​ክ​ፍ​ላ​ቸው አስ​ቀ​ም​ጡ​አ​ቸው” አላ​ቸው።,ወየአክሉ ዕደው ኀምሳ ምእት ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ አርፍቅዎሙ በበ ኀምሳ ለለ ምርፋቆሙ።, +እን​ዲ​ሁም አደ​ረጉ፤ ሁሉም ተቀ​መጡ።,ወገብሩ ከማሁ ወረፈቁ ኵሎሙ።,"They did so, and everyone was seated." +አም​ስ​ቱን እን​ጀ​ራና ሁለ​ቱን ዓሣ ይዞ ወደ ሰማይ ተመ​ለ​ከተ፤ ባረከ፤ ቈር​ሶም ለሕ​ዝቡ እን​ዲ​ያ​ቀ​ርቡ ለደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ሰጣ​ቸው።,ወነሥኦን ለኀምስ ኅብስት ወለክልኤቲ ዓሣት ወነጸረ ሰማየ ወባረከ ወፈተተ ወወሀቦሙ ለአርዳኢሁ ያቅርቡ ለሰብእ ወአቅረቡ።,"He took the five loaves and the two fish, looked up to heaven, blessed them, and broke them and gave them to the disciples to set before the crowd." +ሁሉም በል​ተው ጠገቡ፤ ያነ​ሡ​ትም የተ​ረ​ፈው ቍር​ስ​ራሽ ዐሥራ ሁለት መሶብ ሞላ።ሰው ማን ይለ​ኛል? ብሎ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱን ስለ መጠ​የቁ።,ወበልዑ ወጸግቡ ኵሎሙ ወዘአግኀሡ ዘተርፈ ፍተታት መልአ ዐሠርተ ወክልኤተ መሣይምተ።ዘከመ ተስእሎሙ ለአርዳኢሁ በቂሳርያ,"Everyone ate until they were full, and the disciples filled twelve baskets with the leftovers.Following Christ" +ከዚ​ህም በኋላ ብቻ​ውን ሲጸ​ልይ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ከእ​ርሱ ጋር ሳሉ፥ “ሰዎች ማን ይሉ​ኛል?” ብሎ ጠየ​ቃ​ቸው።,ወእምዝ እንዘ ይጼሊ በባሕቲቱ ወአርዳኢሁኒ ምስሌሁ ተስእሎሙ ወይቤሎሙ መነ ይብለኒ ሰብእ።,"Once when Jesus was praying by himself, the disciples joined him, and he asked them, “Who do the crowds say that I am?”" +እነ​ር​ሱም መል​ሰው፥ “መጥ​ምቁ ዮሐ​ንስ ነው የሚ​ሉህ አሉ፤ ኤል​ያስ ነው የሚ​ሉ​ህም አሉ፤ ከቀ​ደ​ሙት ነቢ​ያት አንዱ ተነ​ሥ​ቶ​አል የሚ​ሉ​ህም አሉ” አሉት።,ወተሰጥውዎ ወይቤልዎ ቦ እለ ይብሉከ ዮሐንስሃ መጥምቀ ወቦ እለ ይብሉከ ኤልያስሃ ወቦ እለ ይብሉከ አሐዱ እምነቢያት ቀደምት ተንሥአ።,"They answered, “John the Baptist, others Elijah, and still others that one of the ancient prophets has come back to life.”" +እር​ሱም፥ “እና​ን​ተስ ማን ትሉ​ኛ​ላ​ችሁ?” አላ​ቸው፤ ጴጥ​ሮ​ስም መልሶ፥ “አንተ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሲሕ ነህ” አለው።,ወይቤሎሙ አንትሙሰኬ መነ ትብሉኒ ወተሰጥዎ ጴጥሮስ ወይቤሎ አንተ ውእቱ መሲሑ ለእግዚአብሔር ።,"He asked them, “And what about you? Who do you say that I am?”Peter answered, “The Christ sent from God.”" +ይህ​ንም ለማ​ንም እን​ዳ​ይ​ና​ገሩ ገሠ​ጻ​ቸ​ውና ከለ​ከ​ላ​ቸው።ስለ ሕማ​ሙና ስለ​ሚ​ከ​ተ​ሉት የተ​ና​ገ​ረው,ወገሠጾሙ ወከልኦሙ ኢይንግሩ ዘንተ ወኢለመኑሂ።ዘከመ ተናገረ በእንተ ሕማሙ,Jesus gave them strict orders not to tell this to anyone. +“ለሰው ልጅ ብዙ መከራ ያጸ​ኑ​በት ዘንድ ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችና የካ​ህ​ናት አለ​ቆች፥ ጻፎ​ችም ይፈ​ት​ኑት ዘንድ፥ ይገ​ድ​ሉ​ትም ዘንድ፥ በሦ​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን ይነሣ ዘንድ አለው” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ ሀለዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ብዙኀ ያሕምምዎ ወያመክርዎ ረበናት ወሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወይቅትልዎ ወይትነሣእ በሣልስት ዕለት።,"He said, “The Human Onemust suffer many things and be rejected—by the elders, chief priests, and the legal experts—and be killed and be raised on the third day.”" +ሁሉ​ንም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “ሊከ​ተ​ለኝ የሚ​ወድ ሰው ራሱን ይካድ፤ ጨክ​ኖም የሞ​ቱን መስ​ቀል ይሸ​ከም፤ ዕለት ዕለ​ትም ይከ​ተ​ለኝ።,ወይቤሎሙ ለኵሎሙ ዘይፈቅድ ይትልወኒ ይጽልኣ ለነፍሱ ወያጥብዕ ወይንሣእ መስቀለ ሞቱ ወኵሎ ዕለተ ይትልወኒ።,"Jesus said to everyone, “All who want to come after me must say no to themselves, take up their cross daily, and follow me." +ሰው​ነ​ቱን ሊያ​ድን የሚ​ወድ ሁሉ ይጥ​ላ​ታል፤ ስለ እኔ ሰው​ነ​ቱን የጣለ ግን ያድ​ና​ታል።,ወዘሰ ይፈቅድ ያድኅና ለነፍሱ ይገድፋ ወዘሰ ገደፋ ለነፍሱ ያድኅና።,All who want to save their lives will lose them. But all who lose their lives because of me will save them. +ሰው ዓለ​ሙን ሁሉ ቢገዛ ነፍ​ሱ​ንም ካጣ ምን ይረ​ባ​ዋል?,ወምንተ ይበቍዖ ለሰብእ ለእመ ኵሎ ዓለመ ረብኀ ወነፍሶ ኀጕለ።,What advantage do people have if they gain the whole world for themselves yet perish or lose their lives? +በእ​ኔና በቃሌ የሚ​ያ​ፍር ሁሉ የሰው ልጅ በክ​ብሩ፥ በአ​ባ​ቱም ክብር፥ ቅዱ​ሳ​ን​መ​ላ​እ​ክ​ትን አስ​ከ​ትሎ ሲመጣ ያፍ​ር​በ​ታል።,ወለዘኒ ኀፈረኒ ወኀፈረ ቃልየ የኀፍሮ ሎቱኒ ወልደ ዕጓለ እመሕያው አመ ይመጽእ በስብሐቲሁ ወበስብሐተ አቡሁ ወምስለ ቅዱሳን መላእክቲሁ።,"Whoever is ashamed of me and my words, the Human Onewill be ashamed of that person when he comes in his glory and in the glory of the Father and of the holy angels." +እው​ነት እላ​ች​ኋ​ለሁ፤ በዚህ ከቆ​ሙት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት እስ​ኪ​ያ​ዩ​አት ድረስ ሞትን የማ​ይ​ቀ​ምሱ አሉ።”በደ​ብረ ታቦር ክብ​ሩን ስለ መግ​ለጡ,አማን አማን እብለክሙ ሀለዉ እምእለ ይቀውሙ ዝየ እለ ኢይጥዕምዎ ለሞት እስከ ይሬእይዋ ለመንግሥተ እግዚአብሔር።ዘከመ ተወለጠ ራእዩ ለእግዚእ ኢየሱስ በደብረ ታቦር,I assure you that some standing here won’t die before they see God’s kingdom.”Jesus transformed +ከዚ​ህም ነገር በኋላ በስ​ም​ን​ተ​ኛው ቀን ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ጴጥ​ሮ​ስን፥ ያዕ​ቆ​ብ​ንና ዮሐ​ን​ስን ይዞ​አ​ቸው ሊጸ​ልይ ወደ ተራራ ወጣ።,ወእምድኅረ ዝንቱ ነገር አመ ሳምንት ዕለት ነሥኦሙ እግዚእ ኢየሱስ ለጴጥሮስ ወለያዕቆብ ወለዮሐንስ ወዐርገ ደብረ ከመ ይጸሊ።,"About eight days after Jesus said these things, he took Peter, John, and James, and went up on a mountain to pray." +ሲጸ​ል​ይም የፊቱ መልክ ተለ​ወጠ፤ ልብ​ሱም ነጭ ሆነ፤ እንደ መብ​ረ​ቅም አብ​ለ​ጨ​ለጨ።,ወእንዘ ይጼሊ ተወለጠ ርእየተ ገጹ ወአልባሲሁኒ ጻዕደወ ወበረቀ ከመ መብረቅ።,"As he was praying, the appearance of his face changed and his clothes flashed white like lightning." +እነ​ሆም፥ ሁለት ሰዎች መጥ​ተው ከእ​ርሱ ጋር ይነ​ጋ​ገሩ ነበር። እነ​ር​ሱም ሙሴና ኤል​ያስ ነበሩ።,ወናሁ መጽኡ ክልኤቱ ዕደው ወይትናገሩ ምስሌሁ እሉ እሙንቱ ሙሴ ወኤልያስ።,"Two men, Moses and Elijah, were talking with him." +በክ​ብ​ርም ተገ​ል​ጠው በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ይደ​ረግ ዘንድ ያለ​ውን ክብ​ሩ​ንና መው​ጣ​ቱን ተና​ገሩ፤,እለ አስተርአዩ በስብሐት ወነገሩ ስብሐቲሁ ዘሀለዎ ይኩን በኢየሩሳሌም ወፀአቶሂ።,"They were clothed with heavenly splendor and spoke about Jesus’ departure, which he would achieve in Jerusalem." +ጴጥ​ሮ​ስ​ንና ከእ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩ​ት​ንም ዐይ​ኖ​ቻ​ቸው በእ​ን​ቅ​ልፍ ፈዝ​ዘው አገኘ፤ በነ​ቁም ጊዜ ክብ​ሩ​ንና ከእ​ርሱ ጋር ቆመው የነ​በ​ሩ​ትን ሁለት ሰዎች አዩ።,ወረከበ ጴጥሮስሃ ወእለ ምስሌሁ ክቡዳን አዕይንቲሆሙ በድቃስ ወነቂሖሙ ርእዩ ስብሐቲሁ ወዕደወኒ ክልኤተ እለ ይቀውሙ ምስሌሁ።,"Peter and those with him were almost overcome by sleep, but they managed to stay awake and saw his glory as well as the two men with him." +ከዚ​ህም በኋላ ከእ​ርሱ ሲለዩ ጴጥ​ሮስ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን፥ “መም​ህር፥ ሆይ፥ እዚህ ብን​ኖር ለእኛ መል​ካም ነው፤ ሦስት ሰቀ​ላ​ዎ​ች​ንም እን​ሥራ፤ አን​ዱን ለአ​ንተ፥ አን​ዱ​ንም ለሙሴ፥ አን​ዱ​ንም ለኤ​ል​ያስ” አለው፤ የሚ​ና​ገ​ረ​ው​ንም አያ​ው​ቅም ነበር።,ወእምዝ ሶበ ፈቀዱ ይትሌለዩ እምኔሁ ይቤሎ ጴጥሮስ ለእግዚእ ኢየሱስ ሊቅ ይኄይሰነ ንንበር ዝየ ወንግበር ሠለስተ ሰቃልወ አሐደ ለከ ወአሐደ ለሙሴ ወአሐደ ለኤልያስ ወኢየአምር ዘይብል።,"As the two men were about to leave Jesus, Peter said to him, “Master, it’s good that we’re here. We should construct three shrines: one for you, one for Moses, and one for Elijah”—but he didn’t know what he was saying." +ይህ​ንም ሲና​ገር ደመና መጣና ጋረ​ዳ​ቸው፤ ወደ ደመ​ና​ውም በገቡ ጊዜ ፈሩ።,ወዘንተ ብሂሎ ጸለሎሙ ደመና ወፈርሁ ሶበ ቦኡ ውስተ ደመና።,"Peter was still speaking when a cloud overshadowed them. As they entered the cloud, they were overcome with awe." +ከደ​መ​ና​ውም ውስጥ፥ “የመ​ረ​ጥ​ሁት ልጄ ይህ ነው፤ እር​ሱን ስሙት” የሚል ቃል መጣ።,ወመጽአ ቃል እምውስተ ደመና ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘኀረይኩ ወሎቱ ስምዕዎ።,"Then a voice from the cloud said, “This is my Son, my chosen one. Listen to him!”" +ቃሉም ከመጣ በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ብቻ​ውን ተገኘ፤ እነ​ርሱ ግን ዝም አሉ፤ ያዩ​ት​ንና የሰ​ሙ​ት​ንም በዚያ ጊዜ ለማ​ንም አል​ተ​ና​ገ​ሩም።ጋኔን ይጥ​ለው የነ​በ​ረ​ውን ስለ ማዳኑ,ወመጺኦ ቃል ተረክበ እግዚእ ኢየሱስ ባሕቲቶ ወእሙንቱሰ አርመሙ ወኢነገሩ ወኢለመኑሂ ዘርእዩ ወዘሰምዑ ውእተ አሚረ።ዘከመ ፈወሶ ለዘነገርጋር,"Even as the voice spoke, Jesus was found alone. They were speechless and at the time told no one what they had seen.Jesus heals a boy" +በሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ቀን ከተ​ራ​ራው ወረዱ፤ ብዙ ሕዝ​ብም ተቀ​በ​ሉት።,ወእምዝ በሳኒታ ዕለት ወረዱ እምደብር ወተቀበልዎ ሕዝብ ብዙኃን።,"The next day, when Jesus, Peter, John, and James had come down from the mountain, a large crowd met Jesus." +አንድ ሰውም በሕ​ዝቡ መካ​ከል ጮኾ እን​ዲህ አለው፥ “መም​ህር ሆይ፥ እርሱ ለእኔ አንድ ነውና ልጄን ታይ​ልኝ ዘንድ እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ።,ወዐውየወ አሐዱ ብእሲ በማእከለ ሕዝብ ወይቤሎ ብቍዐኒ ኦ ሊቅ ረአይ ሊተ ወልድየ እስመ አሐዱ ሊተ ውእቱ።,"A man from the crowd shouted, “Teacher, I beg you to take a look at my son, my only child." +እነሆ፥ ጋኔን ሊነ​ጥ​ቀኝ ነው፤ ድን​ገ​ትም ያስ​ጮ​ኸ​ዋል፤ ጥሎም ያፈ​ራ​ግ​ጠ​ዋል፤ አረ​ፋም ያስ​ደ​ፍ​ቀ​ዋል፤ ቀጥ​ቅጦ በጭ​ንቅ ይተ​ወ​ዋል።,ወናሁ ጋኔን የሀይደንዮ ወያዌግቦ ወይነጽሖ ወያስተራግፆ ወያሤውኖ ወእምዕፁብ የኀድጎ ቀጥቂጦ።,"Look, a spirit seizes him and, without any warning, he screams. It shakes him and causes him to foam at the mouth. It tortures him and rarely leaves him alone." +እን​ዲ​ያ​ወ​ጡ​ትም ደቀ መዛ​ሙ​ር​ት​ህን ለመ​ን​ሁ​አ​ቸው፤ ነገር ግን ማው​ጣት ተሳ​ና​ቸው።”,ወአስተብቋዕክዎሙ ለአርዳኢከኒ ከመ ያውፅእዎ ወስእንዎ አውፅኦቶ።,"I begged your disciples to throw it out, but they couldn’t.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መልሶ፥ “የማ​ታ​ምን ከዳ​ተኛ ትው​ልድ፥ እስከ መቼ ከእ​ና​ንተ ጋር እኖ​ራ​ለሁ? እስከ መቼስ እታ​ገ​ሣ​ች​ኋ​ለሁ? ልጅ​ህን ወደ​ዚህ አም​ጣው” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤ ኦ ትውልድ ዕሉት እንተ አልባቲ ሃይማኖት እስከ ማእዜኑ እሄሉ ምስሌክሙ ወእትዔገሠክሙ አምጽኦ ዝየ ለወልድከ።,"Jesus answered, “You faithless and crooked generation, how long will I be with you and put up with you? Bring your son here.”" +ሲያ​መ​ጣ​ውም ጋኔኑ ጣለ​ውና አፈ​ራ​ገ​ጠው፤ ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም ያን ክፉ ጋኔን ገሠ​ጸው፤ ልጁ​ንም አዳ​ነው፤ ለአ​ባ​ቱም ሰጠው። ሁሉም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታላ​ቅ​ነት የተ​ነሣ አደ​ነቁ።ስለ ሕማሙ,ወእንዘ ያመጽኦ ነጽሖ ጋኔኑ ወአስተራገፆ ወገሠጾ እግዚእ ኢየሱስ ለውእቱ ጋኔን እኩይ ወአሕየዎ ለውእቱ ወልድ ወአወፈዮ ለአቡሁ ወአንከሩ ኵሎሙ እምዕበዩ ለእግዚአብሔር።በእንተ ሕማማቲሁ,"While he was coming, the demon threw him down and shook him violently. Jesus spoke harshly to the unclean spirit, healed the child, and gave him back to his father." +እነ​ር​ሱም ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ባደ​ረ​ገው ተአ​ም​ራት ሁሉ ሲደ​ነቁ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱን እን​ዲህ አላ​ቸው።,ወእንዘ እሙንቱ ያነክሩ በእንተ ኵሉ ዘገብረ እግዚእ ኢየሱስ ይቤሎሙ ለአርዳኢሁ።,"Everyone was overwhelmed by God’s greatness.Jesus warns about his arrestWhile everyone was marveling at everything he was doing, Jesus said to his disciples," +“እና​ን​ተስ ይህን ነገር በል​ባ​ችሁ አኑ​ሩት፤ የሰው ልጅ በሰ​ዎች እጅ ተላ​ልፎ ይሰጥ ዘንድ አለ​ውና።”,አንትሙሰ ደይዎ ውስተ ልብክሙ ለዝንቱ ነገር እስመ ሀለዎ ለወልደ ዕጓለ እመ ሕያው ይግባእ ውስተ እደ ሰብእ።,“Take these words to heart: the Human Oneis about to be delivered into human hands.” +እነ​ርሱ ግን ይህን ነገር አላ​ስ​ተ​ዋ​ሉ​ትም፤ እን​ዳ​ይ​መ​ረ​ም​ሩት ከእ​ነ​ርሱ የተ​ሰ​ወረ ነውና፤ ስለ​ዚህ ነገ​ርም እን​ዳ​ይ​ጠ​ይ​ቁት ይፈ​ሩት ነበ​ርና።ስለ ትሕ​ትና,ወኢለበውዎ ለዝንቱ ነገር እስመ ስዉር ውእቱ እምኔሆሙ ከመ ኢይሕንክዎ ወይፈርህዎ ተጠይቆቶ በእንተ ዝንቱ ነገር።ዘከመ ይደሉ ትሕትና ወተዐግሦተ ቢጽ,They didn’t understand this statement. Its meaning was hidden from them so they couldn’t grasp it. And they were afraid to ask him about it.Jesus corrects the disciples +እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም ከእ​ነ​ርሱ ማን እን​ደ​ሚ​በ​ልጥ ዐ��ቡ።,ወኀለዩ በበይናቲሆሙ እንዘ ይብሉ መኑ የዐቢ እምኔሆሙ።,An argument arose among the disciples about which of them was the greatest. +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም በል​ቡ​ና​ቸው የሚ​ያ​ስ​ቡ​ትን ዐወ​ቀ​ባ​ቸ​ውና አንድ ሕፃን ወስዶ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው አቆ​መው።,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ዘይኄልዩ በልቦሙ ወነሥአ ሕፃነ ወአቀሞ በማእከሎሙ።,"Aware of their deepest thoughts, Jesus took a little child and had the child stand beside him." +እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፥ “በስሜ እን​ደ​ዚህ ያለ​ውን ሕፃን የሚ​ቀ​በል እኔን ይቀ​በ​ላል፥ እኔ​ንም የሚ​ቀ​በል የላ​ከ​ኝን ይቀ​በ​ላል፤ ራሱን ከሁሉ ዝቅ የሚ​ያ​ደ​ርግ እርሱ ታላቅ ይሆ​ናል።”,ወይቤሎሙ ዘተወክፈ ዘመጠነዝ ሕፃነ በስምየ ኪያየ ተወክፈ ወዘኒ ኪያየ ተወክፈ ተወክፎ ለዘፈነወኒ እስመ ዘአትሐተ ርእሶ እምኵሉ ውእቱ የዐቢ።,"Jesus said to his disciples, “Whoever welcomes this child in my name welcomes me. Whoever welcomes me, welcomes the one who sent me. Whoever is least among you all is the greatest.”" +ዮሐ​ን​ስም መልሶ፥ “መም​ህር ሆይ፥ በስ​ምህ ጋኔን ሲያ​ወጣ ያየ​ነው አንድ ሰው አለ፤ ከእ​ኛም ጋር አል​ተ​ከ​ተ​ለ​ህ​ምና ከለ​ከ​ል​ነው፤” አለው።,ወአውሥአ ዮሐንስ ወይቤሎ ሊቅ ቦ ዘርኢነ አሐደ ብእሴ እንዘ ያወፅእ አጋንንተ በስምከ ወከላእናሁ እስመ ኢተለወከ ምስሌነ።,"John replied, “Master, we saw someone throwing demons out in your name, and we tried to stop him because he isn’t in our group of followers.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “አት​ከ​ል​ክ​ሉት፤ ባለ​ጋ​ራ​ችሁ ካል​ሆነ ባል​ን​ጀ​ራ​ችሁ ነውና” አላ​ቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኢትክልእዎ እስመ እምከመ ኢኮነ ዕድውክሙ ቢጽክሙ ውእቱ።,"But Jesus replied, “Don’t stop him, because whoever isn’t against you is for you.”Jesus sets out for Jerusalem" +የመ​ው​ጣቱ ወራ​ትም በቀ​ረበ ጊዜ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ለመ​ሄድ ፊቱን አቀና።,ወተፈጺሞ መዋዕለ ዕርገቱ አንጸረ ገጾ ለሐዊር ውስተ ኢየሩሳሌም።,"As the time approached when Jesus was to be taken up into heaven, he determined to go to Jerusalem." +በፊ​ቱም መል​እ​ክ​ተ​ኞ​ችን ላከ፤ ሄደ​ውም ያዘ​ጋ​ጁ​ለት ዘንድ ወደ ሰማ​ርያ ከተማ ገቡ።,ወፈነወ ሐዋርያተ ቅድመ ገጹ ወሐዊሮሙ ቦኡ ሀገረ ሳምር ከመ ያስተዳልዉ ሎቱ።,"He sent messengers on ahead of him. Along the way, they entered a Samaritan village to prepare for his arrival," +ነገር ግን አል​ተ​ቀ​በ​ሉ​ትም፤ ፊቱን ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም አቅ​ንቶ ነበ​ርና።,ወኢተወክፍዎሙ እስመ ኅሉፍ ገጹ ለኢየሩሳሌም።,but the Samaritan villagers refused to welcome him because he was determined to go to Jerusalem. +ደቀ መዛ​ሙ​ርቱ ያዕ​ቆ​ብና ዮሐ​ን​ስም ይህን ባዩ ጊዜ፥ “አቤቱ፥ ኤል​ያስ እንደ አደ​ረገ እሳት ከሰ​ማይ ወርዶ ያጥ​ፋ​ቸው እን​ድ​ንል ትፈ​ቅ​ዳ​ለ​ህን?” አሉት።,ወርእዮሙ አርዳኢሁ ያዕቆብ ወዮሐንስ ዘንተ ይቤልዎ እግዚኦ ትፈቅድኑ ንበል ይረድ እሳት እምሰማይ ወያጥፍኦሙ በከመ ገብረ ኤልያስ።,"When the disciples James and John saw this, they said, “Lord, do you want us to call fire down from heaven to consume them?”" +እርሱ ግን ዘወር ብሎ፥ “ከምን መን​ፈስ እንደ ሆና​ችሁ አታ​ው​ቁም” ብሎ ገሠ​ጻ​ቸው።,ወተመይጠ ወገሠጾሙ ወይቤሎሙ ኢተአምሩኑ ዘአይ መንፈስ አንትሙ።,"But Jesus turned and spoke sternly to them," +የሰው ልጅ የሰ​ውን ነፍስ ሊያ​ድን እንጂ ሊያ​ጠፋ አል​መ​ጣም። ወደ ሌላም መን​ደር ሄዱ።ሊከ​ተ​ሉት ስለ ጠየ​ቁት ሰዎች,እስመ ኢመጽአ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ከመ ያጥፍእ ነፍሳተ ሰብእ ዘእንበለ ከመ ዘእንበለ ከመ ያድኅን ዘተኀጕለ ወሖሩ ካልእተ ሀገረ።በእንተ ዘተስእልዎ ይትልውዎ,and they went on to another village.Following Jesus +ከዚህ በኋላ በመ​ን​ገድ ሲሄዱ አንድ ሰው፥ “መም​ህር፥ ወደ​ም​ት​ሄ​ድ​በት ልከ���ተ​ል​ህን?” አለው።,ወእምዝ እንዘ የሐውሩ በፍኖት ይቤሎ አሐዱ ሊቅ እትሉከኑ ኀበ ሖርከ።,"As Jesus and his disciples traveled along the road, someone said to him, “I will follow you wherever you go.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም “ለቀ​በ​ሮ​ዎች ጕድ​ጓድ አላ​ቸው፤ ለሰ​ማይ ወፎ​ችም ጎጆ አላ​ቸው፤ የሰው ልጅ ግን ራሱን የሚ​ያ​ስ​ጠ​ጋ​በት የለ​ውም” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ለቈናጽልኒ ግበብ ቦሙ ወለአዕዋፈ ሰማይኒ ምጽላል ቦሙ ለወልደ ዕጓለ እመሕያውሰ አልቦቱ ኀበ ያሰምክ ርእሶ።,"Jesus replied, “Foxes have dens and the birds in the sky have nests, but the Human Onehas no place to lay his head.”" +ሌላ​ው​ንም፥ “ተከ​ተ​ለኝ” አለው፤ እርሱ ግን፥ “አቤቱ፥ በፊት ሄጄ አባ​ቴን እን​ድ​ቀ​ብ​ረው ፍቀ​ድ​ልኝ” አለው።,ወይቤሎ ለካልኡኒ ትልወኒ ወውእቱሰ ይቤ እግዚኦ አብሐኒ እሑር ቅድመ ወእቅብሮ ለአቡየ።,"Then Jesus said to someone else, “Follow me.”He replied, “Lord, first let me go and bury my father.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ሙታ​ኖ​ቻ​ቸ​ውን ይቀ​ብሩ ዘንድ ሙታ​ንን ተዉ​አ​ቸው፤ አንተ ግን ሂድና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መን​ግ​ሥት ስበክ” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ኅድጎሙ ለምዉታን ይቅብሩ ምዉታኒሆሙ ወአንተሰ ሑር ወስብክ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"Jesus said to him, “Let the dead bury their own dead. But you go and spread the news of God’s kingdom.”" +ሦስ​ተ​ኛ​ውም፥ “አቤቱ፥ ልከ​ተ​ል​ህን? ነገር ግን ሄጄ ቤተ ሰቦ​ችን ሁሉ እን​ድ​ሰ​ና​በት ፍቀ​ድ​ልኝ” አለው።,ወይቤሎ ሣልሱኒ እትሉከኑ እግዚኦ ወባሕቱ አብሐኒ እሑር እሥራዕ ኵሎ ሰብአ ቤትየ።,"Someone else said to Jesus, “I will follow you, Lord, but first let me say good-bye to those in my house.”" +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም፥ “ማንም ዕርፍ ይዞ እያ​ረሰ ወደ ኋላው የሚ​መ​ለ​ከት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት የተ​ገባ አይ​ሆ​ንም” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አልቦ ዘይእኅዝ ዕርፈ ወየሐርስ ድኅሪተ ወይከውን ድልወ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ።,"Jesus said to him, “No one who puts a hand on the plow and looks back is fit for God’s kingdom.”" +የእግዚአብሔር ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል መጀመሪያ።,ቀዳሚሁ ለወንጌለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ሕያው።,"The beginning of the good news about Jesus Christ, God’s Son," +-,በከመ ጽሑፍ ውስተ መጻሕፍተ ነቢያት «ናሁ አነ እፌኑ መልአክየ ቅድመ ገጽከ ዘይጸይሕ ፍኖተከ።,"happened just as it was written about in the prophecy of Isaiah: Look, I am sending my messenger before you. He will prepare your way," +“እነሆ፥ መንገድህን የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ፤‘የጌታን መንገድ አዘጋጁ፤ ጥርጊያውንም አቅኑ፤’ እያለበምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ”ተብሎ በነቢዩ በኢሳይያስ እንደ ተጻፈ፥,ቃለ ዐዋዲ ዘይሰብክ በገዳም ወይብል ጺሑአ ፍኖተ እግዚአብሔር ወዐርዩ መጽያሕቶ።»,a voice shouting in the wilderness:“Prepare the way for the Lord; make his paths straight.”John’s preaching +ዮሐንስ በምድረ በዳ እያጠመቀ የንስሐንም ጥምቀት ለኀጢአት ስርየት እየሰበከ መጣ።,ወሀሎ ዮሐንስ ያጠምቅ በገዳም ወይሰብክ ጥምቀተ ለንስሓ ወለኅድገተ ኀጢአት,John the Baptist was in the wilderness calling for people to be baptized to show that they were changing their hearts and lives and wanted God to forgive their sins. +የይሁዳም አገር ሁሉ የኢየሩሳሌምም ሰዎች ሁሉ ወደ እርሱ ይወጡ ነበር፤ ኀጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር።,ወየሐውሩ ኀቤሁ ኵሉ ሰብአ ይሁዳ ወኢየሩሳሌም ወያጠምቆሙ ለኵሎሙ በፈለገ ዮርዳኖስ እንዘ ይትአመኑ ኀጢአቶሙ።,Everyone in Judea and all the people of Jerusalem went out to the Jordan River and were being baptized by John as they confessed their sins. +ዮሐንስም የግመል ጠጉር ለብሶ በወገቡ ጠፍር ይታጠቅ አንበጣና የበረሓ ማርም ይበላ ነበር።,ወልብሱ ለዮሐንስ ፀጕረ ገመል ወቅናቱ ዘአዲም ውስተ ሐቌሁ ወሲሳዩ አንበጣ ወመዓረ ፀደና።,"John wore clothes made of camel’s hair, with a leather belt around his waist. He ate locusts and wild honey." +“ተጎንብሼ የጫማውን ጠፍር መፍታት የማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ በኋላዬ ይመጣል።,ወሰበከ ወይቤ ይመጽእ እምድኅሬየ ዘይጸንዕ እምኔየ ዘኢይደልወኒ እድንን ወእፍታሕ ቶታነ አሣእኒሁ እምእገሪሁ።,"He announced, “One stronger than I am is coming after me. I’m not even worthy to bend over and loosen the strap of his sandals." +እኔ በውሃ አጠመቅኋችሁ፤ እርሱ ግን በመንፈስ ቅዱስ ያጠምቃችኋል፤” እያለ ይሰብክ ነበር።የጌታችን የኢየሱስ መጠመቅ,ወአንሰ አጠምቀክሙ በማይ ወውእቱሰ ያጠምቀክሙ በመንፈስ ቅዱስ።በእንተ ጥምቀቱ ወተመክሮቱ ለእግዚእ ኢየሱስ,"I baptize you with water, but he will baptize you with the Holy Spirit.”Jesus is baptized and tempted" +በዚያ ወራትም ኢየሱስ ከገሊላ ናዝሬት መጥቶ ከዮሐንስ በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠመቀ።,ወይእተ አሚረ መጽአ እግዚእ ኢየሱስ እምናዝሬት ዘገሊላ ወአጥመቆ ዮሐንስ በፈለገ ዮርዳኖስ።,"About that time, Jesus came from Nazareth of Galilee, and John baptized him in the Jordan River." +ወዲያውም ከውሃው በወጣ ጊዜ ሰማያት ሲቀደዱ መንፈስም እንደ ርግብ ሲወርድበት አየና “የምወድህ ልጄ አንተ ነህ፤,ወወፂኦ እማይ ርእየ ተሰጥቀ ሰማይ ወወረደ መንፈስ ቅዱስ ከመ ርግብ ወነበረ ዲቤሁ።,"While he was coming up out of the water, Jesus saw heaven splitting open and the Spirit, like a dove, coming down on him." +በአንተ ደስ ይለኛል፤” የሚል ድምፅ ከሰማያት መጣ።የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መፈተን,ወመጽአ ቃል እምሰማይ ዘይብል አንተ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ወኪያከ ሠመርኩ።,"And there was a voice from heaven: “You are my Son, whom I dearly love; in you I find happiness.”" +ወዲያውም መንፈስ ወደ ምድረ በዳ አወጣው።,ወአውፅኦ መንፈስ ሶቤሃ ገዳመ።,At once the Spirit forced Jesus out into the wilderness. +በምድረ በዳም ከሰይጣን እየተፈተነ አርባ ቀን ሰነበተ፤ ከአራዊትም ጋር ነበረ፤ መላእክቱም አገለገሉት።ኢየሱስ የማስተማር ሥራውን በገሊላ እንደ ጀመረ,ወነበረ ሐቅለ አርብዓ መዓልተ ወአርብዓ ሌሊተ ወያሜክሮ ሰይጣን ወነበረ ምስለ አራዊት ወይትለአክዎ መላእክት።ዘከመ ሰበከ እግዚእ ኢየሱስ ወኀረየ ሐዋርያተ,"He was in the wilderness for forty days, tempted by Satan. He was among the wild animals, and the angels took care of him.Jesus’ message" +ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ወንጌል እየሰበከና,ወእምድኅረ አኀዝዎ ወሞቅሕዎ ለዮሐንስ መጽአ እግዚእ ኢየሱስ ገሊላ ወሰበከ ወንጌለ መንግሥተ እግዚአብሔር ።,"After John was arrested, Jesus came into Galilee announcing God’s good news," +“ዘመኑ ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች፤ ንስሐ ግቡ፤ በወንጌልም እመኑ፤” እያለ ወደ ገሊላ መጣ።ኢየሱስ አራት ዓሣ አጥማጆችን እንደጠራ,ወይቤ በጽሐ ጊዜሁ ወቀርበት መንግሥተ ሰማያት ነስሑ ወእመኑ በወንጌል።,"saying, “Now is the time! Here comes God’s kingdom! Change your hearts and lives, and trust this good news!”Jesus calls disciples" +በገሊላ ባሕርም አጠገብ ሲያልፍ ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፤ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና።,ወእንዘ የኀልፍ መንገለ ባሕረ ገሊላ ረከቦሙ ለስምዖን ወለእንድርያስ እኁሁ እንዘ ያሤግሩ ውስተ ባሕር እስመ መሠግራነ ዓሣ እሙንቱ።,"As Jesus passed alongside the Galilee Sea, he saw two brothers, Simon and Andrew, throwing fishing nets into the sea, for they were fishermen." +ኢየሱስም “በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ንዑ ትልዉኒ ወእሬስየክሙ መሠግራነ ሰብእ።,"“Come, follow me,” he said, “and I’ll show you how to fish for people.”" +ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።,���ኀደጉ መሣግሪሆሙ ወተለውዎ ሶቤሃ።,"Right away, they left their nets and followed him." +ከዚያም ጥቂት እልፍ ብሎ የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ደግሞ በታንኳ ላይ መረባቸውን ሲያበጁ አየ።,ወኀሊፎ እምህየ ሕቀ ረከቦሙ ለያዕቆብ ወለዮሐንስ እኁሁ ደቂቀ ዘብዴዎስ ወለሊሁኒ ምስሌሆሙ ውስተ ሐመር እንዘ ያስተሣንዩ መሣግሪሆሙ።,"After going a little farther, he saw James and John, Zebedee’s sons, in their boat repairing the fishing nets." +ወዲያውም ጠራቸው፤ አባታቸውንም ዘብዴዎስን ከሞያተኞቹ ጋር በታንኳ ላይ ትተው ተከትለውት ሄዱ።ርኵስ መንፈስ ያደረበት ሰው እንደዳነ,ወጸውዖሙ በጊዜሃ ወኀደጉ ዘብዴዎስሃ አባሆሙ ምስለ ዐሳቡ ውስተ ሐመር ወሖሩ ወተለውዎ።,"At that very moment he called them. They followed him, leaving their father Zebedee in the boat with the hired workers.Jesus throws a demon out" +ወደ ቅፍርናሆምም ገቡ፤ ወዲያውም በሰንበት ወደ ምኵራብ ገብቶ አስተማረ።,ወሖሩ ቅፍርናሆም ወቦአ በሰንበት ምኵራበ ወአኀዘ ይምሀሮሙ።,Jesus and his followers went into Capernaum. Immediately on the Sabbath Jesus entered the synagogue and started teaching. +እንደ ባለ ሥልጣን ያስተምራቸው ነበር እንጂ እንደ ጻፎች አይደለምና በትምህርቱ ተገረሙ።,ወአንከሩ ምህሮቶ እስመ ከመ መኰንን ይሜህሮሙ ወአኮ ከመ ጸሐፍቶሙ።በእንተ ዘጋኔን,"The people were amazed by his teaching, for he was teaching them with authority, not like the legal experts." +በዚያን ጊዜም በምኩራባቸው ርኵስ መንፈስ ያለው ሰው ነበረ፤,ወሀሎ ብእሲ ዘጋኔን ውስተ ምኵራብ ወዐውየወ ወይቤ።,"Suddenly, there in the synagogue, a person with an evil spirit screamed," +እርሱም “የናዝሬቱ ኢየሱስ ሆይ! ከአንተ ጋር ምን አለን? ልታጠፋን መጣህን? ማን እንደ ሆንህ አውቄአለሁ! የእግዚአብሔር ቅዱሱ!” ብሎ ጮኸ።,ምንት ብየ ምስሌከ ኢየሱስ ናዝራዊ መጻእከኑ ታጥፍአነ አአምረከ ከመ አንተ ቅዱሱ ለእግዚአብሔር ።,"“What have you to do with us, Jesus of Nazareth? Have you come to destroy us? I know who you are. You are the holy one from God.”" +ኢየሱስም “ዝም በል፤ ከእርሱም ውጣ፤” ብሎ ገሠጸው።,ወገሠጾ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ተፈፀም ወፃእ እምኔሁ።,"“Silence!” Jesus said, speaking harshly to the demon. “Come out of him!”" +ርኵሱም መንፈስ አንፈራገጠውና በታላቅ ድምፅ ጮኾ ከእርሱ ወጣ።,ወአስተራገፆ ውእቱ ጋኔን እኩይ ወዐውየወ በዐቢይ ቃል ወወፅአ እምኔሁ።,"The unclean spirit shook him and screamed, then it came out." +ሁሉም “ይህ ምንድር ነው? በሥልጣን ርኵሳን መናፍስትን ያዝዛል፤ እነርሱም ይታዘዙለታልና ይህ አዲስ ትምህርት ምንድር ነው?” ብለው እስኪጠያየቁ ድረስ አደነቁ።,ወደንገፁ ኵሎሙ ወይቤሉ በበይናቲሆሙ ምንትኑ ዝንቱ ትምህርት ሐዲስ እስመ በትእዛዝ ይኤዝዞሙ ለአጋንንት ርኩሳን ወይትኤዘዙ ሎቱ።,"Everyone was shaken and questioned among themselves, “What’s this? A new teaching with authority! He even commands unclean spirits and they obey him!”" +ዝናውም ወዲያው በየስፍራው ወደ ገሊላ ዙሪያ ሁሉ ወጣ።ብዙ ሰዎች እንደተፈወሱ,ወተሰምዐ ነገሩ ውስተ ኵሉ በሓውርተ ገሊላ።በእንተ ሐማተ ጴጥሮስ,Right away the news about him spread throughout the entire region of Galilee.Jesus heals Simon’s mother-in-law +ወዲያውም ከምኵራብ ወጥቶ ከያዕቆብና ከዮሐንስ ጋር ወደ ስምዖንና ወደ እንድርያስ ቤት ገባ።,ወወፂኦ እምኵራብ ቦአ ቤተ ስምዖን ወምስሌሁ እንድርያስ ወያዕቆብ ወዮሐንስ።,"After leaving the synagogue, Jesus, James, and John went home with Simon and Andrew." +የስምዖንም አማት በንዳድ ታማ ተኝታ ነበር፤ ስለ እርስዋም ወዲያው ነገሩት።,ወሐማቱ ለስምዖን ትፈፅን ወነገርዎ በእንቲኣሃ።,"Simon’s mother-in-law was in bed, sick with a fever, and they told Jesus about her at once." +ቀርቦም እጅዋን ይዞ አስነሣት፤ ንዳዱም ወዲያው ለቀቃትና አገለገለቻቸው።,ወቀርበ ኀቤሃ ወአኀዛ እዴሃ ወአንሥኣ ወኀደጋ ፈፀንታ ሶቤሃ ወተንሥአት ወ��ልእከቶሙ።ዘከመ ፈወሰ ብዙኃነ ድዉያነ,"He went to her, took her by the hand, and raised her up. The fever left her, and she served them.Jesus’ ministry spreads" +ፀሐይም ገብቶ በመሸ ጊዜ፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤,ወመስዮ ጊዜ የዐርብ ፀሐይ አምጽኡ ኀቤሁ ኵሎ ድዉያነ ወእለሂ አጋንንት።,"That evening, at sunset, people brought to Jesus those who were sick or demon-possessed." +ከተማይቱም ሁላ በደጅ ተሰብስባ ነበር።,ወተጋብኡ ኀቤሁ ኵሉ ሀገር ኀበ አንቀጽ።,The whole town gathered near the door. +በልዩ ልዩ ደዌም የታመሙትን ብዙዎችን ፈወሰ፤ ብዙዎችንም አጋንንት አወጣ፤ አጋንንትም ክርስቶስ መሆኑን አውቀው ነበርና ሊናገሩ አልፈቀደላቸውም።ኢየሱስ በገሊላ አውራጃዎች ዞሮ እንዳስተማረ,ወፈወሶሙ ለብዙኃን ድዉያን ወሕሙማን ወአውፅኦሙ ለብዙኃን አጋንንት ወኢያብሖሙ ይንብቡ እስመ የአምርዎ ከመ ውእቱ ክርስቶስ።,"He healed many who were sick with all kinds of diseases, and he threw out many demons. But he didn’t let the demons speak, because they recognized him." +ማለዳም ተነሥቶ ገና ሌሊት ሳለ ወጣ፤ ወደ ምድረ በዳም ሄዶ በዚያ ጸለየ።,ወበጽባሕ ተንሥአ ወአሌለየ ጥቀ ወወፂኦ ሖረ ሐቅለ ወጸለየ በህየ።,"Early in the morning, well before sunrise, Jesus rose and went to a deserted place where he could be alone in prayer." +ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፤,ወዴገንዎ ስምዖን ወእለ ምስሌሁ።,Simon and those with him tracked him down. +ባገኙትም ጊዜ “ሁሉ ይፈልጉሃል፤” አሉት።,ወሶበ ረከብዎ ይቤልዎ እንጋ ኵሉ ሕዝብ የኀሥሡከ።,"When they found him, they told him, “Everyone’s looking for you!”" +እርሱም “በዚያ ደግሞ ልሰብክ ወደ ሌላ ስፍራ በቅርብ ወዳሉ መንደሮች እንሂድ፤ ስለዚህ መጥቻለሁና፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ ተንሥኡ ንሑር ካልኣተኒ አህጉረ ከመ በህየኒ እስብክ እስመ እንበይነ ዝንቱ ግብር መጻእኩ።,"He replied, “Let’s head in the other direction, to the nearby villages, so that I can preach there too. That’s why I’ve come.”" +በምኵራባቸውም እየሰበከ አጋንንትንም እያወጣ ወደ ገሊላ ሁሉ መጣ።ኢየሱስ ለምጻሙን ሰው እንዳነጻ,ወሖረ ወሰበከ በምኵራባቲሆሙ በኵሉ ገሊላ ወያወፅእ አጋንንተ።በእንተ ዘለምጽ,"He traveled throughout Galilee, preaching in their synagogues and throwing out demons.A man with a skin disease" +ለምጻምም ወደ እርሱ መጥቶ ተንበረከከና “ብትወድስ ልታነጻኝ ትችላለህ፤” ብሎ ለመነው።,ወመጽአ ኀቤሁ ዘለምጽ ወአስተብረከ ወአስተብቍዖ ወይቤሎ እግዚኦ እመሰ ፈቀድከ ትክል አንጽሖትየ።,"A man with a skin disease approached Jesus, fell to his knees, and begged, “If you want, you can make me clean.”" +ኢየሱስም አዘነለት እጁንም ዘርግቶ ዳሰሰውና “እወድዳለሁ፤ ንጻ፤” አለው።,ወምሕሮ እግዚእ ኢየሱስ ወሰፍሐ እዴሁ ወገሠሦ ወይቤሎ እፈቅድ ንጻሕ።,"Incensed, Jesus reached out his hand, touched him, and said, “I do want to. Be clean.”" +በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።,ወዘንተ ብሂሎ ሐይወ ለምጹ ሶቤሃ።,"Instantly, the skin disease left him, and he was clean." +በብርቱም ተናግሮ ወዲያው አሰናበተው፤,ወገሠጾ ወፈነዎ፤,"Sternly, Jesus sent him away," +“ለማንም አንዳች እንዳትናገር ተጠንቀቅ፤ ነገር ግን ሄደህ ራስህን ለካህን አሳይ፤ ለእነርሱም ምስክር እንዲሆን ስለ መንጻትህ ሙሴ ያዘዘውን አቅርብ፤” አለው።,ወይቤሎ ዑቅ ኢትንግር ወኢለመኑሂ ወሑር ወአፍትን ርእሰከ ለካህን ወአብእ መባአከ በእንተ ዘነጻሕከ በከመ አዘዘ ሙሴ ከመ ይኩን ስምዐ ላዕሌሆሙ።,"saying, “Don’t say anything to anyone. Instead, go and show yourself to the priest and offer the sacrifice for your cleansing that Moses commanded. This will be a testimony to them.”" +እርሱ ግን ሲወጣ ብዙ ሊሰብክና ነገሩን ሊያወራ ጀመረ፤ ስለዚህም ኢየሱስ ተገልጦ ወደ ከተማ መግባት ወደ ፊት ተሳነው፤ ነገር ግን በውጭ በምድረ በዳ ይኖር ነበር፤ ከየስፍራውም ወደ እርሱ ���መጡ ነበር።,ወወፂኦ አኀዘ ይስብክ ወይንግር ብዙኀ እስከ ያነክሩ ኵሉ ሀገር ወስእነ በዊአ ሀገር ክሡተ አላ አፍኣ ገዳመ ይነብር ወይመጽኡ ኀቤሁ እምኵለሄ።,"Instead, he went out and started talking freely and spreading the news so that Jesus wasn’t able to enter a town openly. He remained outside in deserted places, but people came to him from everywhere." +ከዚያም ተነሥቶ በዮርዳኖስ ማዶ ወደ ይሁዳ አገር መጣ፤ ደግሞም ብዙ ሰዎች ወደ እርሱ ተሰበሰቡ፤ እንደ ልማዱም ደግሞ ያስተምራቸው ነበር።,ወተንሢኦ እምህየ ሖረ ብሔረ ይሁዳ እንተ ማዕዶተ ዮርዳኖስ ወሖሩ ካዕበ ምስሌሁ ሕዝብ ወመሀሮሙ በከመ ያለምድ።,"Jesus left that place and went beyond the Jordan and into the region of Judea. Crowds gathered around him again and, as usual, he taught them." +ፈሪሳውያንም ቀርበው “ሰው ሚስቱን ሊፈታ ተፈቅዶለታልን?” ብለው ሊፈትኑት ጠየቁት።,ወመጽኡ ፈሪሳውያን ወተስእልዎ ወይቤልዎ ይከውኖሁ ለብእሲ ኀዲገ ብእሲቱ እንዘ ያሜክርዎ።,"Some Pharisees came and, trying to test him, they asked, “Does the Law allow a man to divorce his wife?”" +እርሱ ግን መልሶ “ሙሴ ምን አዘዛችሁ?” አላቸው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ምንተኑመ አዘዘክሙ ሙሴ።,"Jesus answered, “What did Moses command you?”" +እነርሱም “ሙሴስ የፍችዋን ጽሕፈት ጽፎ እንዲፈታት ፈቀደ፤” አሉ።,ወይቤልዎ አዘዘነ ሙሴ ንጽሐፍ ላቲ መጽሐፈ ኅዳጋቲሃ ወንድኀራ።,"They said, “Moses allowed a man to write a divorce certificate and to divorce his wife.”" +ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው “ስለ ልባችሁ ጥንካሬ ይህችን ትእዛዝ ጻፈላችሁ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ በከመ እከየ ልብክሙ ወሀበክሙ ሙሴ ዘንተ ትእዛዘ ትድኀሩ አንስቲያክሙ።,"Jesus said to them, “He wrote this commandment for you because of your unyielding hearts." +ከፍጥረት መጀመሪያ ግን እግዚአብሔር ወንድና ሴት አደረጋቸው፤,ወእምፍጥረትሰ ተባዕተ ወአንስተ ገብረ እግዚአብሔር ።,"At the beginning of creation, God made them male and female." +ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፤ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል፤,ወበእንተ ዝንቱ የኀድግ ብእሲ አባሁ ወእሞ ወይተልዋ ለብእሲቱ።,"Because of this, a man should leave his father and mother and be joined together with his wife," +ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ፤ ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም።,ወይከውኑ ክልኤሆሙ አሐደ ሥጋ ናሁኬ ኢኮኑ ክልኤተ አላ አሐዱ ሥጋ እሙንቱ።,and the two will be one flesh. So they are no longer two but one flesh. +እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።”,ዘእግዚአብሔር እንከ አስተፃመረ ሰብእ ኢይፍልጥ።,"Therefore, humans must not pull apart what God has put together.”" +በቤትም ደግሞ ደቀ መዛሙርቱ ስለዚህ ነገር ጠየቁት።,ወበቤት ካዕበ ተስእልዎ አርዳኢሁ በእንተ ዝንቱ ነገር።,"Inside the house, the disciples asked him again about this." +እርሱም “ሚስቱን ፈትቶ ሌላ የሚያገባ ሁሉ በእርስዋ ላይ ያመነዝራል፤,ወይቤሎሙ ዘደኀረ ብእሲቶ ወሖረ ካልእተ ዘመወ ላዕሌሃ።,"He said to them, “Whoever divorces his wife and marries another commits adultery against her;" +እርስዋም ባልዋን ፈትታ ሌላ ብታገባ ታመነዝራለች፤” አላቸው።ኢየሱስ ሕፃናትን እንደባረከ,ወእንተሂ ደኀራ ምታ ወሖረት ካልአ ዘመወት።ዘከመ ባረኮሙ እግዚእ ኢየሱስ ለሕፃናት,"and if a wife divorces her husband and marries another, she commits adultery.”Jesus blesses children" +እንዲዳስሳቸውም ሕፃናትን ወደ እርሱ አመጡ፤ ደቀ መዛሙርቱም ያመጡአቸውን ገሠጹአቸው።,ወአምጽኡ ኀቤሁ ሕፃናተ ይግሥሦሙ ወገሠጽዎሙ አርዳኢሁ ለእለ አቅረብዎሙ።,People were bringing children to Jesus so that he would bless them. But the disciples scolded them. +ኢየሱስ ግን አይቶ ተቈጣና “ሕፃናትን ወደ እኔ ይመጡ ዘንድ ተዉ፤ አትከልክሉአቸው፤ የእግዚአብሔር መንግሥት እንደነዚህ ላሉት ናትና።,ወርእዮ እግዚእ ኢየሱስ ተምዐ ወይቤሎሙ ኅድጉ ሕፃናተ ይምጽኡ ኀቤየ ወኢትክልእዎሙ እስመ ለዘከመ እሉ ይእቲ መንግሥተ እግዚአብሔር ።,"When Jesus saw this, he grew angry and said to them, “Allow the children to come to me. Don’t forbid them, because God’s kingdom belongs to people like these children." +እውነት እላችኋለሁ፤ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንደ ሕፃን የማይቀበላት ሁሉ ከቶ አይገባባትም፤” አላቸው።,አማን እብለክሙ ዘኢተቀበላ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ከመ ሕፃን ኢይበውኣ።,I assure you that whoever doesn’t welcome God’s kingdom like a child will never enter it.” +አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።ስለ ሀብታሙ ሰው,ወአንበሮሙ ውስተ ሕፅኑ ወወደየ እዴሁ ዲቤሆሙ ወባረኮሙ።በእንተ ወሬዛ ባዕል,Then he hugged the children and blessed them.A rich man’s question +እርሱም በመንገድ ሲወጣ አንድ ሰው ወደ እርሱ ሮጦ ተንበረከከለትና “ቸር መምህር ሆይ! የዘላለም ሕይወትን እወርስ ዘንድ ምን ላድርግ?” ብሎ ጠየቀው።,ወእንዘ የሐውር በፍኖት መጽአ አሐዱ ብእሲ ወሰገደ ሎቱ ወይቤሎ ሊቅ ኄር ምንተ እግበር ከመ እረስ ሕይወተ ዘለዓለም።,"As Jesus continued down the road, a man ran up, knelt before him, and asked, “Good Teacher, what must I do to obtain eternal life?”" +ኢየሱስም “ስለ ምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ምንተ ትብለኒ ኄር አልቦ ኄር ዘእንበለ አሐዱ እግዚአብሔር ።,"Jesus replied, “Why do you call me good? No one is good except the one God." +ትእዛዛትን ታውቃለህ፤ አታመንዝር፥ አትግደል፥ አትስረቅ፥ በሐሰት አትመስክር፥ አታታልል፥ አባትህንና እናትህን አክብር፤” አለው።,ተአምር ትእዛዛተ ኢትሑር ብእሲተ ብእሲ ኢትቅትል ነፍሰ ኢትስርቅ ኢትኩን ስምዐ በሐሰት ኢትሂድ ወአክብር አባከ ወእመከ።,You know the commandments: Don’t commit murder. Don’t commit adultery. Don’t steal. Don’t give false testimony. Don’t cheat. Honor your father and mother.” +እርሱም መልሶ “መምህር ሆይ! ይህን ሁሉ ከሕፃንነቴ ጀምሬ ጠብቄአለሁ፤” አለው።,ወአውሥአ ወይቤሎ ሊቅ ዘንተሰ ኵሎ ዐቀብኩ እምንእስየ።,"“Teacher,” he responded, “I’ve kept all of these things since I was a boy.”" +ኢየሱስም ወደ እርሱ ተመልክቶ ወደደውና “አንድ ነገር ጐደለህ፤ ሂድ፤ ያለህን ሁሉ ሽጠህ ለድሆች ስጥ፤ በሰማይም መዝገብ ታገኛለህ፤ መስቀሉንም ተሸክመህ ና፤ ተከተለኝ፤” አለው።,ወነጸሮ እግዚእ ኢየሱስ ወአፍቀሮ ወይቤሎ እመሰ ትፈቅድ ፍጹመ ትኩን አሐቲ ተርፈተከ ሑር ሢጥ ኵሎ ዘብከ ወሀብ ለነዳያን ወትረክብ መዝግበ በሰማያት ወጹር መስቀለ ሞትከ ወነዓ ትልወኒ።,"Jesus looked at him carefully and loved him. He said, “You are lacking one thing. Go, sell what you own, and give the money to the poor. Then you will have treasure in heaven. And come, follow me.”" +ነገር ግን ስለዚህ ነገር ፊቱ ጠቈረ፤ ብዙ ንብረት ነበረውና እያዘነም ሄደ።,ወተከዘ በእንተ ዝንቱ ነገር ወሖረ ትኩዞ እስመ ብዙኅ ጥሪቱ።,"But the man was dismayed at this statement and went away saddened, because he had many possessions." +ኢየሱስም ዘወር ብሎ አይቶ ደቀ መዛሙርቱን “ገንዘብ ላላቸው ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት እንዴት ጭንቅ ይሆናል፤” አላቸው።,ወነጸሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ ወይቤሎሙ እፎ ዕፁብ ለዘቦ ንዋይ በዊእ ውስተ መንግሥተ ሰማያት።,"Looking around, Jesus said to his disciples, “It will be very hard for the wealthy to enter God’s kingdom!”" +ደቀ መዛሙርቱም እነዚህን ቃሎች አደነቁ። ኢየሱስም ደግሞ መልሶ “ልጆች ሆይ! በገንዘብ ለሚታመኑ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት እንዴት ጭንቅ ነው።,ወአንከሩ አርዳኢሁ ዘንተ ነገረ ወካዕበ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ ደቂቅየ እፎ ዕፁብ ለእለ ቦሙ ንዋይ በዊእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር ።,"His words startled the disciples, so Jesus told them again, “Children, it’s difficult to enter God’s kingdom!" +ባለ ጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ግመ��� በመርፌ ቀዳዳ ቢያልፍ ይቀላል፤” አላቸው።,ይቀልል ይኅልፍ ገመል እንተ ስቍረተ ሐጽ እምባዕል ይባእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር ።,It’s easier for a camel to squeeze through the eye of a needle than for a rich person to enter God’s kingdom.” +እነርሱም ያለ መጠን ተገረሙና እርስ በርሳቸው “እንግዲያ ማን ሊድን ይችላል?” ተባባሉ።,ወፈድፋደ አንከሩ ወተባሀሉ በበይናቲሆሙ መኑ እንከ ይክል ድኂነ።,"They were shocked even more and said to each other, “Then who can be saved?”" +ኢየሱስም ተመለከታቸውና “ይህ በእግዚአብሔር ዘንድ እንጂ በሰው ዘንድ አይቻልም፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ሁሉ ይቻላልና፤” አለ።,ወነጸሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ በኀበ ሰብእ ኢይትከሀል ዝ ወበኀበ እግዚአብሔርሰ ኵሉ ይትከሀል።በእንተ ዕሴቶሙ ለእለ ይተልውዎ ለእግዚእ ኢየሱስ,"Jesus looked at them carefully and said, “It’s impossible with human beings, but not with God. All things are possible for God.”" +ጴጥሮስም “እነሆ፥ እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ፤” ይለው ጀመር።,ወአኀዘ ጴጥሮስ ይበሎ ናሁኬ ንሕነ ኀደግነ ኵሎ ወተሎናከ።,"Peter said to him, “Look, we’ve left everything and followed you.”" +ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለ “እውነት እላችኋለሁ፤ ስለ እኔና ስለ ወንጌል ቤትን ወይም ወንድሞችን ወይም እኅቶችን ወይም አባትን ወይም እናትን ወይም ሚስትን ወይም ልጆችን ወይም እርሻን የተወ፥,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አማን እብለክሙ አልቦ ዘየኀድግ አብያተ ወአኀወ ወአኃተ ወአበ ወእመ ወብእሲተ ወውሉደ ወገራውሀ በእንቲኣየ ወበእንተ ወንጌልየ።,"Jesus said, “I assure you that anyone who has left house, brothers, sisters, mother, father, children, or farms because of me and because of the good news" +አሁን በዚህ ዘመን ከስደት ጋር ቤቶችን ወንድሞችንና እኅቶችንም እናቶችንም ልጆችንም እርሻንም መቶ እጥፍ፥ በሚመጣውም ዓለም የዘላለም ሕይወት የማይቀበል ማንም የለም።,ዘኢይትዐሰይ ምእተ ምክዕቢተ በዝንቱ ዓለም አብያተ ወአኀወ ወአኃተ ወአበ ወእመ ወውሉደ ወገራውሀ በስደት ወበዓለምሰ ዘይመጽእ ሕይወተ ዘለዓለም።,"will receive one hundred times as much now in this life—houses, brothers, sisters, mothers, children, and farms —and in the coming age, eternal life." +ግን ብዙ ፊተኞች ኋለኞች ኋለኞችም ፊተኞች ይሆናሉ።”ኢየሱስ ስለ ሞቱና ስለ ትንሣኤው ለሦስትኛ ጊዜ እንደ ተናገረ,ወብዙኃን ቀደምት ይከውኑ ደኀርተ ወደኀርትኒ ይከውኑ ቀደምተ።በእንተ ሕማማቲሁ ወሞቱ ወትንሣኤሁ,But many who are first will be last. And many who are last will be first.”Jesus predicts his death and resurrection +ወደ ኢየሩሳሌምም ሊወጡ በመንገድ ነበሩ፤ ኢየሱስም ይቀድማቸው ነበርና ተደነቁ፤ የተከተሉትም ይፈሩ ነበር። ደግሞም ዐሥራ ሁለቱን ወደ እርሱ አቅርቦ ይደርስበት ዘንድ ያለውን ይነግራቸው ጀመር,ወበፍኖት እንዘ የዐርጉ ኢየሩሳሌም ይቀድሞሙ እግዚእ ኢየሱስ ወደንገፁ ወእለሂ ይተልውዎ ፈርሁ ወነሥኦሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ ወአኀዘ ይንግሮሙ ዘሀለዎ ይርከቦ።,"Jesus and his disciples were on the road, going up to Jerusalem, with Jesus in the lead. The disciples were amazed while the others following behind were afraid. Taking the Twelve aside again, he told them what was about to happen to him." +“እነሆ፥ ወደ ኢየሩሳሌም እንወጣለን፤ የሰው ልጅም ለካህናት አለቆችና ለጻፎች አልፎ ይሰጣል፤ የሞት ፍርድም ይፈርዱበታል፤ ለአሕዛብም አሳልፈው ይሰጡታል፤,ወይቤሎሙ ናሁ ነዐርግ ኢየሩሳሌም ወይእኅዝዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወይኴንንዎ በሞት ወይሜጥውዎ ለአሕዛብ፤,“Look!” he said. “We’re going up to Jerusalem. The Human One will be handed over to the chief priests and the legal experts. They will condemn him to death and hand him over to the Gentiles. +ይዘብቱበትማል፤ ይተፉበትማል፤ ይገርፉትማል፤ ይገድሉትማል፤ በሦስተኛውም ቀን ይነሣል፤” አላቸው።የያዕቆብና የዮሐን�� ልመና,ወይሣለቁ ላዕሌሁ ወይዌርቅዎ ወይቀሥፍዎ ወይቀትልዎ ወይትነሣእ በሣልስት ዕለት።በእንተ ደቂቀ ዘብዴዎስ,"They will ridicule him, spit on him, torture him, and kill him. After three days, he will rise up.”A request from James and John" +የዘብዴዎስ ልጆች ያዕቆብና ዮሐንስም ወደ እርሱ ቀርበው “መምህር ሆይ! የምንለምንህን ሁሉ እንድታደርግልን እንወዳለን፤” አሉት።,ወእንዘ የሐውሩ ምስሌሁ ያዕቆብ ወዮሐንስ ክልኤሆሙ ደቂቀ ዘብዴዎስ ይቤልዎ ሊቅ ንፈቅድ ትግበር ለነ ዘሰአልናከ።,"James and John, Zebedee’s sons, came to Jesus and said, “Teacher, we want you to do for us whatever we ask.”" +እርሱም “ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ?” አላቸው።,ወይቤሎሙ ምንተ ትፈቅዱ እግበር ለክሙ።,“What do you want me to do for you?” he asked. +እነርሱም “በክብርህ ጊዜ አንዳችን በቀኝ አንዳችንም በግራህ መቀመጥን፤” ስጠን አሉት።,ወይቤልዎ ሀበነ ንንበር አሐድነ በየማንከ ወአሐድነ በጸጋምከ በውስተ ስብሐቲከ።,"They said, “Allow one of us to sit on your right and the other on your left when you enter your glory.”" +ኢየሱስ ግን “የምትለምኑትን አታውቁም። እኔ የምጠጣውን ጽዋ ልትጠጡ፥ እኔ የምጠመቀውንስ ጥምቀት ልትጠመቁ ትችላላችሁን?” አላቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኢተአምሩ ዘትስእሉ ትክልኑ እንከ ሰትየ ጽዋዕ ዘአነ እሰቲ ወጥምቀትየኒ ዘአነ እጠመቅ ትጠመቁኑ።,"Jesus replied, “You don’t know what you’re asking! Can you drink the cup I drink or receive the baptism I receive?”" +እነርሱም “እንችላለን፤” አሉት። ኢየሱስም “እኔ የምጠጣውን ጽዋ ትጠጣላችሁ፤ እኔ የምጠመቀውንም ጥምቀት ትጠመቃላችሁ፤,ወይቤልዎ እወ ንክል ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ጽዋዕየሰ ዘአነ እሰቲ ትሰትዩ ወጥምቀትየኒ ዘአነ እጠመቅ ትጠመቁ።,"“We can,” they answered.Jesus said, “You will drink the cup I drink and receive the baptism I receive," +በቀኛና በግራ መቀመጥ ግን ለተዘጋጀላቸው ነው እንጂ የምሰጥ እኔ አይደለሁም፤” አላቸው።,ወነቢረሰ በየማንየ ወበጸጋምየ አኮ አነ ዘእሁበክሙ አላ ለካልኣን አስተዳለወ ሎሙ አቡየ ዘበሰማያት።,but to sit at my right or left hand isn’t mine to give. It belongs to those for whom it has been prepared.” +ዐሥሩም ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ይቈጡ ጀመር።,ወሰሚዖሙ ዐሠርቱ ተምዑ ዲበ ክልኤቱ አኀው ያዕቆብ ወዮሐንስ።,"Now when the other ten disciples heard about this, they became angry with James and John." +ኢየሱስም ወደ እርሱ ጠርቶ እንዲህ አላቸው “የአሕዛብ አለቆች ተብሎ የምታስቡት እንዲገዙአቸው ታላላቆቻቸውም በላያቸው እንዲሠለጥኑ ታውቃላችሁ።,ወጸውዖሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ኢተአምሩኑ ከመ መላእክቲሆሙ ለአሕዛብ ይኴንንዎሙ ወዐበይቶሙ ይቀንይዎሙ።,"Jesus called them over and said, “You know that the ones who are considered the rulers by the Gentiles show off their authority over them and their high-ranking officials order them around." +በእናንተስ እንዲህ አይደለም፤ ነገር ግን ማንም ከእናንተ ታላቅ ሊሆን የሚወድ የእናንተ አገልጋይ ይሁን፤,ወለክሙሰ አኮ ከማሁ አላ ዘይፈቅድ እምኔክሙ ይኩን ሊቀ ይኩንክሙ ገብረ።,But that’s not the way it will be with you. Whoever wants to be great among you will be your servant. +ከእናንተም ማንም ፊተኛ ሊሆን የሚወድ የሁሉ ባሪያ ይሁን፤,ወዘይፈቅድ እምኔክሙ ይኩን ዐቢየ ይኩንክሙ ላእከ።,"Whoever wants to be first among you will be the slave of all," +እንዲሁ የሰው ልጅም ሊያገለግልና ነፍሱን ለብዙዎች ቤዛ ሊሰጥ እንጂ እንዲያገለግሉት አልመጣም።”ኢየሱስ ዐይነ ስውሩን በርጤሜዎስን እንደ ፈወሰ,እስመ ወልደ ዕጓለ እመሕያውኒ ኢመጽአ ከመ ይትለአክዎ ዘእንበለ ዳእሙ ከመ ይትለአክ ወከመ ይቤዝዎሙ ለብዙኃን በነፍሱ።በእንተ ዕዉር በርጤሜዎስ,for the Human One didn’t come to be served but rather to serve and to give his life to liberate many people.”Healing of blind Bartimaeus +ወደ ኢያሪኮም መጡ። ከደቀ መዛሙርቱና ከ���ዙ ሕዝብ ጋር ከኢያሪኮ ሲወጣ የጤሜዎስ ልጅ ዕውሩ በርጤሜዎስ እየለመነ በመንገድ ዳር ተቀምጦ ነበር።,ወቦአ ኢያሪሆ ወወፂኦ እምኢያሪሆ ወአርዳኢሁኒ ምስሌሁ ወሰብእኒ ብዙኅ ወሀሎ ጤሜዎስ ወልደ በርጤሜዎስ ዕዉር ይነብር ውስተ ፍኖት ወይስእል።,"Jesus and his followers came into Jericho. As Jesus was leaving Jericho, together with his disciples and a sizable crowd, a blind beggar named Bartimaeus, Timaeus’ son, was sitting beside the road." +የናዝሬቱ ኢየሱስም እንደ ሆነ በሰማ ጊዜ “የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ሆይ!” ማረኝ እያለ ይጮኽ ጀመር።,ወሰሚዖ ከመ ኢየሱስ ናዝራዊ ውእቱ ከልሐ ወይቤ ተሣሀለኒ ኢየሱስ ወልደ ዳዊት።,"When he heard that Jesus of Nazareth was there, he began to shout, “Jesus, Son of David, show me mercy!”" +ብዙዎችም ዝም እንዲል ገሠጹት፤ እርሱ ግን “የዳዊት ልጅ ሆይ! ማረኝ” እያለ አብዝቶ ጮኸ።,ወገሠጽዎ ብዙኃን ከመ ያርምም ወአፈድፈደ ከሊሐ ወይቤ ወልደ ዳዊት ተሣሀለኒ።,"Many scolded him, telling him to be quiet, but he shouted even louder, “Son of David, show me mercy!”" +ኢየሱስም ቆመና “ጥሩት” አለ። ዕውሩንም “አይዞህ፤ ተነሣ፤ ይጠራሃል፤” ብለው ጠሩት።,ወቆመ እግዚእ ኢየሱስ ወአዘዘ ይጸውዕዎ ለውእቱ ዕዉር ወጸውዕዎ ወይቤልዎ እመን ወተንሥእ ወይጼውዐከ ሊቅ።,"Jesus stopped and said, “Call him forward.”They called the blind man, “Be encouraged! Get up! He’s calling you.”" +እርሱም እየዘለለ ተነሣና ልብሱን ጥሎ ወደ ኢየሱስ መጣ።,ወተንሥአ ወገደፈ ልብሶ ወመጽአ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ።,"Throwing his coat to the side, he jumped up and came to Jesus." +ኢየሱስም መልሶ “ምን ላደርግልህ ትወዳለህ?” አለው። ዕውሩም “መምህር ሆይ! አይ ዘንድ፤” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ምንተ ትፈቅድ እግበር ለከ ወይቤሎ ውእቱ ዕዉር ረቡኒ ከመ እርአይ።,"Jesus asked him, “What do you want me to do for you?”The blind man said, “Teacher, I want to see.”" +ኢየሱስም “ሂድ፤ እምነትህ አድኖሃል፤” አለው። ወዲያውም አየ በመንገድም ተከተለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ሑር ሃይማኖትከ አሕየወተከ ወርእየ ሶቤሃ ወተለዎ በፍኖት።,"Jesus said, “Go, your faith has healed you.” At once he was able to see, and he began to follow Jesus on the way." +ወደ ኢየሩሳሌምም ከደብረ ዘይት አጠገብ ወዳሉት ወደ ቤተ ፋጌና ወደ ቢታንያ በቀረቡ ጊዜ፥ ከደቀ መዛሙርቱ ሁለቱን ልኮ,ወአልጺቆሙ ኢየሩሳሌም ኀበ ቤተ ፋጌ ወቢታንያ እንተ ገቦ ደብረ ዘይት ፈነወ ክልኤተ እምአርዳኢሁ።,"When Jesus and his followers approached Jerusalem, they came to Bethphage and Bethany at the Mount of Olives. Jesus gave two disciples a task," +“በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ሂዱ፤ ወዲያውም ወደ እርስዋ ገብታችሁ ከሰው ማንም ገና ያልተቀመጠበት ውርንጫ ታስሮ ታገኛላችሁ፤ ፈትታችሁ አምጡልኝ።,ወይቤሎሙ ሑሩ ውስተ ሀገር እንተ ቅድሜክሙ ወበዊአክሙ ትረክቡ ሶቤሃ ዕዋለ አድግ እሱረ ዘኢተጽዕኖ ሰብእ ዲቤሁ ፍትሕዎ ወአምጽእዎ ሊተ።,"saying to them, “Go into the village over there. As soon as you enter it, you will find tied up there a colt that no one has ridden. Untie it and bring it here." +ማንም ‘ስለ ምን እንዲህ ታደርጋላችሁ?’ ቢላችሁ ‘ለጌታ ያስፈልገዋል፤’ በሉት፤ ወዲያውም ደግሞ ወደዚህ ይሰደዋል፤” አላቸው።,ወለእመቦ ዘይቤለክሙ ምንተ ትገብሩ በሉ እግዚኡ ይፈቅዶ ወሶቤሃ ይፌንወክሙ ዝየ።,"If anyone says to you, ‘Why are you doing this?’ say, ‘Its master needs it, and he will send it back right away.’”" +ሄዱም፤ ውርንጫውንም በመንገድ መተላለፊያ በደጅ ውጭ ታስሮ አገኙት፤ ፈቱትም።,ወሖሩ ወረከቡ ዕዋለ እሱረ ኀበ አንቀጽ ውስተ ፍኖት ወፈትሕዎ።,"They went and found a colt tied to a gate outside on the street, and they untied it." +በዚያም ከቆሙት አንዳንዶቹ “ውርንጫውን የምትፈቱት ምን ልታደርጉት ነው?” አሉአቸው።,ወይቤልዎሙ እለ ይቀውሙ ህየ ምንተ ትገብሩ ዘትፈትሑ ዕዋለ።,"Some people standing around said to them, “What are you doing, untying the colt?”" +እነርሱም ኢየሱስ እንዳዘዘ አሉአቸው፤ ተዉአቸውም።,ወይቤልዎሙ በከመ አዘዞሙ እግዚእ ኢየሱስ ወኀደግዎሙ።,"They told them just what Jesus said, and they left them alone." +ውርንጫውንም ወደ ኢየሱስ አመጡት፤ ልብሳቸውንም በላዩ ጣሉ፤ ተቀመጠበትም።,ወወሰድዎ ለዕዋል ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ወረሐኑ ላዕሌሁ አልባሲሆሙ ወአጽዐንዎ።,"They brought the colt to Jesus and threw their clothes upon it, and he sat on it." +ብዙ ሰዎችም ልብሳቸውን በመንገድ ላይ አነጠፉ፤ ሌሎችም ከዛፍ ቅጠሎችን እየቈረጡ ያነጥፉ ነበር።,ወብዙኃን እለ ነጸፉ ቈጽለ መቲሮሙ እምዕፀው ወቦ እለ ነጸፉ አልባሲሆሙ ውስተ ፍኖት።,Many people spread out their clothes on the road while others spread branches cut from the fields. +የሚቀድሙትም የሚከተሉትም “ሆሣዕና! በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤,እለሂ ይመርሑ ወእለሂ ይተልዉ ይኬልሑ ወይብሉ ሆሣዕና «ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር ።»,"Those in front of him and those following were shouting, “Hosanna! Blessings on the one who comes in the name of the Lord!" +በጌታ ስም የምትመጣ የአባታችን የዳዊት መንግሥት የተባረከች ናት፤ ሆሣዕና በአርያም!” እያሉ ይጮኹ ነበር።,ወቡርክት እንተ ትመጽእ መንግሥት በስመ እግዚአብሔር እንተ አቡነ ዳዊት ሆሣዕና በአርያም።,Blessings on the coming kingdom of our ancestor David! Hosanna in the highest!” +ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወደ መቅደስ ገባ፤ ዘወር ብሎም ሁሉን ከተመለከተ በኋላ፥ ጊዜው መሽቶ ስለ ነበረ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር ወደ ቢታንያ ወጣ።ኢየሱስ የበለሷን ዛፍ እንደ ረገማት,ወቦአ እግዚእ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም ኀበ ቤተ መቅደስ ወርእዮ ኵሎ ሶበ መስየ ሖረ ቢታንያ ምስለ ዐሠርቱ ወክልኤቱ።በእንተ በለስ ዘተረግመት፥ ወየብሰት,"Jesus entered Jerusalem and went into the temple. After he looked around at everything, because it was already late in the evening, he returned to Bethany with the Twelve.Fig tree and the temple" +በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።,ወበሳኒታ ወፂኦ እምቢታንያ ርኅበ፤,"The next day, after leaving Bethany, Jesus was hungry." +ቅጠልም ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ምናልባት አንዳች ይገኝባት እንደ ሆነ ብሎ መጣ፤ ነገር ግን የበለስ ወራት አልነበረምና መጥቶ ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።,ወርእየ በለሰ እምርኁቅ ወባቲ ቈጽል ወሖረ ይርአይ እመቦ ዘይረክብ ፍሬ በውስቴታ ወበጺሖ ኀቤሃ አልቦ ዘረከበ ዘእንበለ ቈጽል ባሕቲቱ እስመ ኢኮነ ጊዜሁ ለበለስ።,"From far away, he noticed a fig tree in leaf, so he went to see if he could find anything on it. When he came to it, he found nothing except leaves, since it wasn’t the season for figs." +መልሶም “ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም ማንም ከአንቺ ፍሬ አይብላ፤” አላት። ደቀ መዛሙርቱም ሰሙ።ኢየሱስ በቤተ መቅደስ የሚገበያዩትን እንደ አስወጣ,ወአውሥአ ወይቤላ አልቦ እንከ ዘይበልዕ ፍሬ እምኔኪ ለዓለም ወሰምዕዎ አርዳኢሁ።ዘከመ ሰደዶሙ ለእለ ይሠይጡ ወይሣየጡ በምኵራብ,"So he said to it, “No one will ever again eat your fruit!” His disciples heard this." +ወደ ኢየሩሳሌምም መጡ። ወደ መቅደስም ገብቶ በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ያወጣ ጀመር፤ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጭዎችንም ወንበሮች ገለበጠ፤,ወበጽሐ ኢየሩሳሌም ወቦአ ቤተ መቅደስ ወአኀዘ ይስድድ እለ ይሠይጡ ወይሣየጡ በምኵራብ ወገፍትዐ ማእዳቲሆሙ ለመወልጣን ወመናብርቲሆሙ ለእለ ይሠይጡ ርግበ።,"They came into Jerusalem. After entering the temple, he threw out those who were selling and buying there. He pushed over the tables used for currency exchange and the chairs of those who sold doves." +ዕቃም ተሸክሞ ማንም በመቅደስ ሊያልፍ አልፈቀደም።,ወከልአ አልቦ ዘየኀልፍ ንዋየ እንተ ምኵራብ።,He didn’t allow anyone to carry anything through the temple. +አስተማራቸውም “‘ቤቴ ለአሕዛብ ሁሉ የጸሎት ቤት ትባላለች፤’ ተብሎ የተጻፈ አይደለምን? እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፤” አላቸው።,ወመሀሮሙ ወይቤሎሙ አኮኑ ጽሑፍ ዘይብል «ቤትየሰ ቤተ ጸሎት ይከውን ለኵሉ አሕዛብ» ወአንትሙሰ ረሰይክምዎ በኣተ ፈያት ወሰረቅት።,"He taught them, “Hasn’t it been written, My house will be called a house of prayer for all nations? But you’ve turned it into a hideout for crooks.”" +የካህናት አለቆችም ጻፎችም ሰምተው፥ ሕዝቡ ሁሉ በትምህርቱ ይገረሙ ስለ ነበር ይፈሩት ነበርና እንዴት አድርገው እንዲያጠፉት ፈለጉ።,ወሰምዕዎ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወኀሠሡ እንተ ኀበ ይቀትልዎ ወፈርህዎ እስመ ኵሉ ሕዝብ ያነክሩ ምህሮቶ።,The chief priests and legal experts heard this and tried to find a way to destroy him. They regarded him as dangerous because the whole crowd was enthralled at his teaching. +ማታ ማታም ከከተማ ወደ ውጭ ይወጣ ነበር።የበለሲቱ ዛፍ እንደ ደረቀች,ወእምከመ መስየ ይወፅእ አፍኣ እምሀገር።ዘከመ ይደሉ ተወክሎ በእግዚአብሔር,"When it was evening, Jesus and his disciples went outside the city.Power, prayer, and forgiveness" +ማለዳም ሲያልፉ በለሲቱን ከሥርዋ ደርቃ አዩአት።,ወበግብአቶሙ በነግህ ረከብዋ ለይእቲ በለስ ይብስተ እምሥርዋ።,"Early in the morning, as Jesus and his disciples were walking along, they saw the fig tree withered from the root up." +ጴጥሮስም ትዝ ብሎት “መምህር ሆይ! እነሆ፥ የረገምሃት በለስ ደርቃለች፤” አለው።,ወተዘከረ ጴጥሮስ ወይቤሎ ሊቅ ነያ እንታክቲ በለስ እንተ ረገምካ የብሰት።,"Peter remembered and said to Jesus, “Rabbi, look how the fig tree you cursed has dried up.”" +ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው “በእግዚአብሔር እመኑ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ሃይማኖተ እግዚአብሔር ርከቡ፤,"Jesus responded to them, “Have faith in God!" +እውነት እላችኋለሁ፤ ማንም ያለው ነገር እንዲደረግለት ቢያምን በልቡ ሳይጠራጠር፥ ይህን ተራራ ‘ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር፤’ ቢል ይሆንለታል።,አማን እብለክሙ ለእመ ትብልዎ ለዝ ደብር ተንሥእ ወተወረው ውስተ ባሕር ወኢናፈቅሙ በልብክሙ ወተአመንክሙ ከመ ዘነበብክሙ ይከውን ወትረክቡ።,"I assure you that whoever says to this mountain, ‘Be lifted up and thrown into the sea’—and doesn’t waver but believes that what is said will really happen—it will happen." +ስለዚህ እላችኋለሁ፤ የጸለያችሁትን የለመናችሁትንም ሁሉ እንዳገኛችሁት እመኑ፤ ይሆንላችሁማል።,ወበእንተ ዝንቱ እብለክሙ ኵሎ ዘጸለይክሙ ወዘሰአልክሙ እንዘ ትትአመኑ ከመ ትረክቡ ወይከውነክሙ።በእንተ ኀዲገ አበሳ ቢጽ,"Therefore I say to you, whatever you pray and ask for, believe that you will receive it, and it will be so for you." +ለጸሎትም በቆማችሁ ጊዜ፥ በሰማያት ያለው አባታችሁ ደግሞ ኀጢአታችሁን ይቅር እንዲላችሁ፥ በማንም ላይ አንዳች ቢኖርባችሁ ይቅር በሉት።,ወሶበሂ ትጼልዩ ኅድጉ አበሳ ለቢጽክሙ ዘተሓየስክምዎሙ ከመ ይኅድግ ለክሙ አቡክሙ ዘበሰማያት አበሳክሙ።,"And whenever you stand up to pray, if you have something against anyone, forgive so that your Father in heaven may forgive you your wrongdoings.”Controversy over authority" +እናንተ ግን ይቅር ባትሉ በሰማያት ያለው አባታችሁም ኀጢአታችሁን ይቅር አይላችሁም።”ኢየሱስ በምን ሥልጣን እንደሚሠራ የቀረበ ጥያቄ,ወእመሰ አንትሙ ኢኀደግሙ አቡክሙኒ ሰማያዊ ኢየኀድግ ለክሙ አበሳክሙ።ዘከመ ተስእልዎ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን በእንተ መባሕት, +ደግሞም ወደ ኢየሩሳሌም መጡ። እርሱም በመቅደስ ሲመላለስ፥ የካህናት አለቆችና ጻፎች ሽማግሌዎችም ወደ እርሱ መጥተው,ወሖረ ካዕበ ኢየሩሳሌም ወእንዘ ያንሶሱ በምኵራብ መጽኡ ኀቤሁ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወረበናት።,"Jesus and his disciples entered Jerusalem again. As Jesus was walking around the temple, the chief priests, legal experts, and elders came to him." +“እነዚህን በምን ሥልጣን ታደርጋለህ? ወይስ እነዚህን ለማድረግ ይህን ሥልጣን ማን ሰጠህ?” አሉት።,ወይቤልዎ በመባሕተ መኑ ትገብር ከመዝ ወመኑ አ���ሐከ ትግበር ዘንተ።,"They asked, “What kind of authority do you have for doing these things? Who gave you this authority to do them?”" +ኢየሱስም “እኔም አንዲት ነገር እጠይቃችኋለሁ፤ እናንተም መልሱልኝ፤ እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ እነግራችኋለሁ።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አነሂ እሴአለክሙ አሐተ ነገረ ወንግሩኒ ወአነሂ እነግረክሙ በመባሕተ መኑ እገብር ዘንተ።,"Jesus said to them, “I have a question for you. Give me an answer, then I’ll tell you what kind of authority I have to do these things." +የዮሐንስ ጥምቀት ከሰማይ ነበረችን ወይስ ከሰው? መልሱልኝ፡” አላቸው።,ጥምቀቱ ለዮሐንስ እምአይቴኑ እምሰማይኑ አው እምሰብእኑ አይድዑኒ።,Was John’s baptism of heavenly or of human origin? Answer me.” +እርስ በርሳቸውም ሲነጋገሩ “‘ከሰማይ ነው፤’ ብንል ‘እንግዲያውስ ስለ ምን አላመናችሁበትም?’ ይለናል፤,ወተባሀሉ በበይናቲሆሙ ለእመ ንብሎ እምሰማይ ይብለነ ለምንት ኢአመንክምዎ።,"They argued among themselves, “If we say, ‘It’s of heavenly origin,’ he’ll say, ‘Then why didn’t you believe him?’" +ነገር ግን ‘ከሰው ነው’ እንበልን?” አሉ፤ ሁሉ ዮሐንስን በእውነት እንደ ነቢይ ያዩት ነበርና ሕዝቡን ፈሩ።,ወለእመኒ ንብሎ እምሰብእ ንፈርሆሙ ለሕዝብ እስመ ኵሎሙ ከመ ነቢይ ይሬእይዎ ለዮሐንስ።,"But we can’t say, ‘It’s of earthly origin.’” They said this because they were afraid of the crowd, because they all thought John was a prophet." +ለኢየሱስም መልሰው “አናውቅም፤” አሉት ኢየሱስም “እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ አልነግራችሁም፤” አላቸው።,ወተሰጥውዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይቤልዎ ኢነአምር። ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አነኒ ኢይነግረክሙ በመባሕተ መኑ እገብር ከመዝ።,"They answered Jesus, “We don’t know.”Jesus replied, “Neither will I tell you what kind of authority I have to do these things.”" +በምሳሌም ይነግራቸው ጀመር። “አንድ ሰው የወይን አትክልት ተከለ፤ ቅጥርም ቀጠረለት፤ መጥመቂያም ማሰለት፥ ግንብም ሠራና ለገበሬዎች አከራይቶ ወደ ሌላ አገር ሄደ።,ወአኀዘ ይመስል ሎሙ ወይቤሎሙ ብእሲ ተከለ ወይነ ወፀቈኖ ወአክረየ ምክያደ ወሐነጸ ማኅፈደ ውስቴቱ ወሤመ ሎቱ ገባረ ወዐቀብተ ወይን ወነገደ።,"Jesus spoke to them in parables. “A man planted a vineyard, put a fence around it, dug a pit for the winepress, and built a tower. Then he rented it to tenant farmers and took a trip." +በጊዜውም ከወይን አትክልት ፍሬ ከገበሬዎቹ እንዲቀበል አንድ ባሪያ ወደ ገበሬዎቹ ላከ፤,ወፈነወ ገብሮ ኀበ ዐቀብተ ወይን በጊዜሁ ያምጽእ ሎቱ እምፍሬ ወይኑ።,"When it was time, he sent a servant to collect from the tenants his share of the fruit of the vineyard." +ይዘውም ደበደቡት፤ ባዶውንም ሰደዱት።,ወአኀዝዎ ወቀሠፍዎ ወፈነውዎ ዕራቆ።,"But they grabbed the servant, beat him, and sent him away empty-handed." +ዳግመኛም ሌላውን ባሪያ ወደ እነርሱ ላከ፤ እርሱንም ወግረው ራሱን አቈሰሉት፤ አዋርደውም ሰደዱት።,ወካዕበ ፈነወ ኀቤሆሙ ካልአ ገብሮ ወኪያሁኒ ወገርዎ ወኰርዕዎ ወፈነውዎ አኅሲሮሙ።,"Again the landowner sent another servant to them, but they struck him on the head and treated him disgracefully." +ሌላውንም ላከ፤ እርሱንም ገደሉት፤ ከሌሎችም ከብዙዎች አንዳንዱን ደበደቡ፤ አንዳንዱንም ገደሉ።,ወፈነወ ሣልሳየኒ ገብሮ ወኪያሁኒ ቀተልዎ ወፈነወ ባዕዳነኒ አግብርተ ብዙኃነ ቦ ዘቀሠፉ ወቦ ዘቀተሉ።,"He sent another one; that one they killed. The landlord sent many other servants, but the tenants beat some and killed others." +የሚወደው አንድ ልጅ ገና ነበረው፤ ‘ልጄንስ ያፍሩታል፤’ ብሎ እርሱን ከሁሉ በኋላ ወደ እነርሱ ላከ።,ወቦቱ አሐዱ ወልድ ዘያፈቅር ወፈነዎ ኀቤሆሙ ድኅረ ኵሉ እንዘ ይብል የኀፍርዎ ለወልድየሰ።,"Now the landowner had one son whom he loved dearly. He sent him last, thinking, They will respect my son." +እነዚያ ገበሬዎች ግን እርስ በርሳቸው ‘ወራሹ ይህ ነው፤ ኑ፤ እ���ግደለው፤ ርስቱም ለኛ ይሆናል፤’ ተባባሉ።,ወይቤሉ ገባር ዝንቱ ውእቱ ወራሲሁ ንዑ ንቅትሎ ወንርከብ ርስቶ።,"But those tenant farmers said to each other, ‘This is the heir. Let’s kill him, and the inheritance will be ours.’" +ይዘውም ገደሉት፤ ከወይኑም አትክልት ወደ ውጭ ጣሉት።,ወአኀዝዎ ወአውፅእዎ አፍኣ እምዐጸደ ወይን ወቀተልዎ።,"They grabbed him, killed him, and threw him out of the vineyard." +እንግዲህ የወይኑ አትክልት ጌታ ምን ያደርጋል? ይመጣል፤ ገበሬዎቹንም ያጠፋል፤ የወይኑንም አትክልት ለሌሎች ይሰጣል።,ምንተ እንከ ይሬስዮሙ በዓለ ወይን ይመጽእ ወይቀትሎሙ ለእልክቱ ገባር ወይሁብ ወይኖ ለካልኣን።,“So what will the owner of the vineyard do? He will come and destroy those tenants and give the vineyard to others. +-,ወዘኒ ኢያንበብክሙኑ ውስተ መጽሐፍ «እብን እንተ መነንዋ ነደቀት ይእቲ ኮነት ውስተ ርእሰ ማእዘንት።,"Haven’t you read this scripture,The stone that the builders rejected has become the cornerstone." +‘ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ የማዕዘንራስ ሆነ፤ ይህም ከጌታ ዘንድ ሆነ፤ለዐይኖቻችንም ድንቅ ነው።’የሚለውን ይህን መጽሐፍ አላነበባችሁምን?”,እምኀበ እግዚአብሔር ኮነት ዛቲ ወነካር ይእቲ ለአዕይንቲነ።»,"The Lord has done this, and it’s amazing in our eyes?”" +ምሳሌውንም ስለ እነርሱ እንደ ተናገረ አውቀዋልና ሊይዙት ፈለጉ፤ ነገር ግን ሕዝቡን ፈሩ። ትተውትም ሄዱ።ለቄሳር ግብር ስለ መክፈል,ወፈቀዱ የአኀዝዎ ወፈርህዎሙ ለሕዝብ እስመ አእመሩ ከመ በእንቲኣሆሙ ይቤ ዘንተ አምሳለ ወኀደግዎ ወሖሩ።ዘከመ ተስእልዎ በእንተ ዲናር,"They wanted to arrest Jesus because they knew that he had told the parable against them. But they were afraid of the crowd, so they left him and went away.A question about taxes" +በንግግርም ሊያጠምዱት ከፈሪሳውያንና ከሄሮድስ ወገን የሆኑትን ወደ እርሱ ላኩ።,ወፈነዉ ኀቤሁ ፈሪሳውያን ሰብአ ምስለ ሰብአ ሄሮድስ ከመ ያስሕትዎ በቃሉ።,They sent some of the Pharisees and supporters of Herod to trap him in his words. +መጥተውም “መምህር ሆይ! የሰውን ፊት ሳትመለከት በእውነት የእግዚአብሔር መንገድ ታስተምራለህና እውነተኛ እንደ ሆንህ ለማንምም እንዳታደላ እናውቃለን፤ ለቄሳር ግብር መስጠት ተፈቅዶአልን ወይስ አልተፈቀደም? እንስጥን ወይስ አንስጥ?” አሉት።,ወመጽኡ ኀቤሁ ወይቤልዎ ሊቅ ነአምር ከመ ጻድቅ አንተ ወአልቦ ዘያኀዝነከ ወኢመኑሂ፤ ወኢታደሉ ለገጸ ሰብእ ወበጽድቅ ትሜህር ፍኖተ እግዚአብሔር ይከውንሁ ነሀብ ጸባሕተ ዲናር ለቄሳር አው አልቦ።,"They came to him and said, “Teacher, we know that you’re genuine and you don’t worry about what people think. You don’t show favoritism but teach God’s way as it really is. Does the Law allow people to pay taxes to Caesar or not? Should we pay taxes or not?”" +እርሱ ግን ግብዝነታቸውን አውቆ “ለምን ትፈትኑኛላችሁ? አየው ዘንድ አንድ ዲናር አምጡልኝ፤” አላቸው።,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ጕሕሉቶሙ ወይቤሎሙ ለምንት ታሜክሩኒ አምጽኡ ዲናረ ወአርእዩኒ።,"Since Jesus recognized their deceit, he said to them, “Why are you testing me? Bring me a coin. Show it to me.”" +እነርሱም አመጡለት። “ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት?” አላቸው፤ እነርሱም “የቄሳር ናት፤” አሉት።,ወአምጽኡ ሎቱ ወይቤሎሙ ዘመኑ ዝንቱ መልክኡ ወመጽሐፉ ወይቤልዎ ዘቄሳር።,"And they brought one. He said to them, “Whose image and inscription is this?”“Caesar’s,” they replied." +ኢየሱስም መልሶ “የቄሳርን ለቄሳር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ፤” አላቸው። በእርሱም ተደነቁ።ስለ ትንሣኤ ሙታን,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ሀቡ ዘቄሳር ለቄሳር ወዘእግዚአብሔርኒ ግበሩ ለእግዚአብሔር ወአንከርዎ።በእንተ ሰዱቃውያን እለ ይብሉ አልቦ ትንሣኤ ምዉታን,"Jesus said to them, “Give to Caesar what belongs to Caesar and to God what belongs to God.” His reply left them overcome with wonder.A question about the resurrection" +ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉ ሰዱቃውያን ወደ እርሱ መጥተው ጠየቁት እንዲህም አሉት,ወመጽኡ ኀቤሁ ሰዱቃውያን እለ ይብሉ አልቦ ትንሣኤ ምዉታን።,"Sadducees, who deny that there is a resurrection, came to Jesus and asked," +“መምህር ሆይ! ሙሴ “የአንድ ሰው ወንድም ሚስቱን ትቶ ልጅ ሳያስቀር ቢሞት፥ ወንድሙ ሚስቱን አግብቶ ለወንድሙ ዘር ይተካ፤’ ብሎ ጻፈልን።,ወተስእልዎ ወይቤልዎ ሊቅ ሙሴ ጸሐፈ ለነ ለእመቦ ዘሞተ እኁሁ ወኀደገ ብእሲቶ እንዘ አልቦ ውሉድ ያውስባ እኁሁ ለብእሲቱ ወያቅም ዘርዐ ለእኁሁ።,"“Teacher, Moses wrote for us that if a man’s brother dies, leaving a widow but no children, the brother must marry the widow and raise up children for his brother." +ሰባት ወንድማማቾች ነበሩ፤ ፊተኛውም ሚስት አግብቶ ዘር ሳያስቀር ሞተ፤,ሀለዉ እንከ በኀቤነ ሰብዐቱ አኀው ወአውሰበ ዘይልኅቅ ብእሲተ ወሞተ እንዘ አልቦ ውሉድ።,"Now there were seven brothers. The first one married a woman; when he died, he left no children." +ሁለተኛውም አገባት፤ ዘርም ሳይተው ሞተ፤ ሦስተኛውም እንዲሁ፤,ወአውሰባ ካልኡኒ ወሞተ እንዘ አልቦ ውሉድ ወሣልሱኒ ከማሁ።,The second married her and died without leaving any children. The third did the same. +ሰባቱም አገቡአት፤ ዘርም አላስቀሩም። ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ደግሞ ሞተች።,ወእስከ ሰብዐቲሆሙ አውሰብዋ ወኢኀደጉ ውሉደ ወድኅረ ኵሎሙ ሞተት ይእቲ ብእሲት።,"None of the seven left any children. Finally, the woman died." +ሰባቱ አግብተዋታልና በትንሣኤ ቀን ሲነሡ ከእነርሱ ለማናቸው ሚስት ትሆናለች?”,አመ የሐይዉ እንከ ምዉታን ለመኑ እምኔሆሙ ትከውኖ ብእሲተ እስመ ሰብዐቲሆሙ አውሰብዋ።,"At the resurrection, when they all rise up, whose wife will she be? All seven were married to her.”" +ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው “መጻሕፍትንና የእግዚአብሔርን ኀይል አታውቁምና ስለዚህ የምትስቱ አይደለምን?,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አኮኑ በእንተ ዝንቱ ትስሕቱ በኢያእምሮ መጻሕፍት ወኢኀይለ እግዚአብሔር ።,"Jesus said to them, “Isn’t this the reason you are wrong, because you don’t know either the scriptures or God’s power?" +ከሙታንስ ሲነሡ በሰማያት እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ እንጂ አያገቡም፤ አይጋቡምም።,ወአመሰ የሐይዉ ምዉታን ኢያወስቡ ወኢይትዋሰቡ አላ ከመ መላእክተ እግዚአብሔር እሙንቱ በሰማያት።,"When people rise from the dead, they won’t marry nor will they be given in marriage. Instead, they will be like God’s angels." +ስለ ሙታን ግን እንዲነሡ እግዚአብሔር‘እኔ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅምአምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ፤’እንዳለው በሙሴ መጽሐፍ በቍጥቋጦው ዘንድ የተጻፈውን አላነበባችሁምን?,ወከመሰ የሐይዉ ምዉታን ኢያንበብክሙኑ በውስተ መጽሐፈ ሙሴ ዘይቤሎ እግዚአብሔር በኀበ ዕፀ ጳጦስ እንዘ ይብል «አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክከ አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ ወአምላከ ያዕቆብ።»,"As for the resurrection from the dead, haven’t you read in the scroll from Moses, in the passage about the burning bush, how God said to Moses,I am the God of Abraham, the God of Isaac, and the God of Jacob?" +የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም። እንግዲህ እጅግ ትስታላችሁ።”ከሁሉ የምትበልጥ ትእዛዝ,ኢኮነኬ አምላከ ምዉታን አላ አምላከ ሕያዋን ውእቱ ወአንትሙሰ ብዙኀ ትጌግዩ።ዘከመ ተስእሎ አሐዱ ጸሓፊ በእንተ ትእዛዛት,He isn’t the God of the dead but of the living. You are seriously mistaken.”God’s most important command +ከጻፎችም አንዱ ቀርቦ ሲከራከሩ ሰማና መልካም አድርጎ እንደ መለሰላቸው አስተውሎ “ከሁሉ ፊተኛይቱ ትእዛዝ ማናቸይቱ ናት?” ብሎ ጠየቀው።,ወመጽአ አሐዱ ጸሓፊ ሰሚዖ ከመ ተኃሠሥዎ ወሶበ ርእየ ከመ ሠናየ ተሰጥዎሙ ተስእሎ፤ ወይቤሎ አይኑ ትእዛዝ ቀዳሚት እምኵሉ።,"One of the legal experts heard their dispute and saw how well Jesus answered them. He came over and asked him, “Which commandment is the most important of all?”" +ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው “ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ ‘እስራኤል ሆይ! ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው፤,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ዛቲ ይእቲ ቀዳሚት እምኵሉ ትእዛዝ «ስማዕ እስራኤል እግዚአብሔር አምላክከ እግዚአብሔር አሐዱ ውእቱ።,"Jesus replied, “The most important one isIsrael, listen! Our God is the one Lord," +አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኀይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ፤’ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።,ወአፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ልብከ ወበኵሉ ነፍስከ ወበኵሉ ኅሊናከ ወበኵሉ ኀይልከ» ዛቲ ይእቲ ቀዳሚት ትእዛዝ።,"and you must love the Lord your God with all your heart, with all your being, with all your mind, and with all your strength." +ሁለተኛይቱም ‘ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ፤’ የምትል እርስዋን የምትመስል ይህች ናት። ከእነዚህ የምትበልጥ ሌላ ትእዛዝ የለችም።”,ወካልእታሂ እንተ ትመስላ ዛቲ ይእቲ አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስከ ወዘየዐቢ እምእላንቱ ትእዛዛት አልቦ።,"The second is this,You will love your neighbor as yourself. No other commandment is greater than these.”" +ጻፊውም “መልካም ነው፤ መምህር ሆይ! ‘አንድ ነው፤ ከእርሱም በቀር ሌላ የለም፤’ ብለህ በእውነት ተናገርህ፤,ወይቤሎ ውእቱ ጸሓፊ ሠናየ ትቤ ሊቅ አማን አሐዱ ውእቱ እግዚአብሔር ወአልቦ ባዕድ ዘእንበሌሁ።,"The legal expert said to him, “Well said, Teacher. You have truthfully said that God is one and there is no other besides him." +በፍጹም ልብ በፍጹም አእምሮም በፍጹም ነፍስም በፍጹም ኀይልም እርሱን መውደድ፥ ባልንጀራንም እንደ ራስ መውደድ በሙሉ ከሚቃጠል መሥዋዕትና ከሌላው መሥዋዕት ሁሉ የሚበልጥ ነው፡” አለው።,ወከመ ታፍቅሮ በኵሉ ልብከ ወበኵሉ ነፍስከ ወበኵሉ ኅሊናከ ወበኵሉ ኀይልከ ወከመ ታፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስከ ወዝንቱ ይኄይስ እምኵሉ መባእ ወእምኵሉ መሥዋዕት።,"And to love God with all of the heart, a full understanding, and all of one’s strength, and to love one’s neighbor as oneself is much more important than all kinds of entirely burned offerings and sacrifices.”" +ኢየሱስም በማስተዋል እንደ መለሰ አይቶ “አንተ ከእግዚአብሔር መንግሥት የራቅህ አይደለህም፤” አለው። ከዚህም በኋላ ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።ኢየሱስ ለፈሪሳውያን ያቀረበው ጥያቄ,ወርእዮ ከመ ጠቢብ ውእቱ ይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ኢኮንከ ርኁቀ እመንግሥተ እግዚአብሔር ወአልቦ እንከ ዘተኀበለ ይሰአሎ።ዘከመ ተስእሎሙ እግዚእ ኢየሱስ,"When Jesus saw that he had answered with wisdom, he said to him, “You aren’t far from God’s kingdom.” After that, no one dared to ask him any more questions.Jesus corrects the legal experts" +ኢየሱስም በመቅደስ ሲያስተምር መልሶ እንዲህ አለ “ጻፎች ‘ክርስቶስ የዳዊት ልጅ ነው፤’ እንዴት ይላሉ?,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይሜህሮሙ በምኵራብ እፎ ይብሉ ጸሐፍት ክርስቶስ ወልደ ዳዊት ውእቱ።,"While Jesus was teaching in the temple, he said, “Why do the legal experts say that the Christ is David’s son?" +ዳዊት ራሱ በመንፈስ ቅዱስ‘ጌታ ጌታዬን ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫእስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።’,ወለሊሁሰ ዳዊት ይቤ በመንፈስ ቅዱስ «ይቤሎ እግዚእ ለእግዚእየ ንበር በየማንየ እስከ አገብኦሙ ለጸላእትከ ታሕተ መከየደ እገሪከ።»,"David himself, inspired by the Holy Spirit, said,The Lord said to my lord, ‘Sit at my right side until I turn your enemies into your footstool.’" +ዳዊትም ራሱ ጌታ አለው፤ እንዴትስ ልጁ ይሆናል?” ብዙ ሕዝብም በደስታ ይሰሙት ነበር።ከጻፎች ሥራ ስለ መጠበቅ,ዘለሊሁ እንከ ዳዊት እግዚእየ ይቤሎ እፎ እንከ ይከውኖ ወልደ ወኵሉ ሕዝብ ሠናየ ያጸምዕዎ።በእንተ ተዐቅቦ እምግብረ ጸሐፍት,"David himself calls him ‘Lord,’ so how can he be David’s son?” The large crowd listened to him with delight." +-,ወይቤሎሙ ���ንዘ ይሜህሮሙ ዑቁ ወተዐቀቡ እምጸሐፍት እለ ይፈቅዱ ያንሶስዉ ተላቢሶሙ ወይትአምኅዎሙ በምሥያጣት።,"As he was teaching, he said, “Watch out for the legal experts. They like to walk around in long robes. They want to be greeted with honor in the markets." +ሲያስተምርም እንዲህ አለ “ረጃጅም ልብስ ለብሰው መዞርን፥ በገበያም ሰላምታን፥ በምኵራብም የከበሬታን ወንበር፥ በግብዣም የከበሬታን ስፍራ ከሚወዱ ከጻፎች ተጠበቁ፤,ወያፈቅሩ ነቢረ ፍጽም በውስተ አዕዳዋት ወርእሰ ምርፋቃት በውስተ ምሳሓት።,They long for places of honor in the synagogues and at banquets. +የመበለቶችን ቤት የሚበሉ፤ ጸሎታቸውንም በማስረዘም የሚያመካኙ፤ እነዚህ የባሰ ፍርድ ይቀበላሉ።”የመበለቲቱ ስጦታ,እለ ይውኅጥዎን ለአብያተ መበለታት ወይትሜየኑ በነዋኅ ጸሎቶሙ እሉ ይረክቡ ዘየዐቢ ኵነኔ።በእንተ ክልኤ ጸራይቅ,"They are the ones who cheat widows out of their homes, and to show off they say long prayers. They will be judged most harshly.”A poor widow’s contribution" +ኢየሱስም በመዝገብ አንጻር ተቀምጦ ሕዝቡ በመዝገብ ውስጥ ገንዘብ እንዴት እንዲጥሉ ያይ ነበር፤ ብዙ ባለ ጠጎችም ብዙ ይጥሉ ነበር፤,ወነቢሮ እግዚእ ኢየሱስ መንጸረ ሙዳየ ምጽዋት ይሬኢ ሰብአ ዘያበውኡ ጸራይቀ ወይወድዩ ውስተ ሙዳየ ምጽዋት ወብዙኃን አብዕልት እለ አብኡ ብዙኀ።,Jesus sat across from the collection box for the temple treasury and observed how the crowd gave their money. Many rich people were throwing in lots of money. +አንዲትም ድሀ መበለት መጥታ አንድ ሳንቲም የሚያህሉ ሁለት ናስ ጣለች።,ወመጽአት አሐቲ ብእሲት ነዳዪት መበለት ወአብአት ክልኤ ጸራይቀ ዘይብልዎ ቆንደራጢስ።,One poor widow came forward and put in two small copper coins worth a penny. +ደቀ መዛሙርቱንም ጠርቶ “እውነት እላችኋለሁ፤ በመዝገብ ውስጥ ከሚጥሉት ሁሉ ይልቅ ይህች ድሀ መበለት አብልጣ ጣለች፤,ወጸውዖሙ ለአርዳኢሁ ወይቤሎሙ አማን እብለክሙ ከመ ዛቲ ነዳዪት መበለት አብዝኀት አብኦ እምኵሎሙ እለ አብኡ ውስተ ሙዳየ ምጽዋት።,"Jesus called his disciples to him and said, “I assure you that this poor widow has put in more than everyone who’s been putting money in the treasury." +ሁሉ ከትርፋቸው ጥለዋልና፤ ይህች ግን ከጕድለትዋ የነበራትን ሁሉ ትዳርዋን ሁሉ ጣለች፤” አላቸው።,እስመ ኵሎሙ እለ አብኡ እምተረፎሙ አብኡ ወይእቲሰ እምተጽናሳ ኵሎ ዘባቲ አብአት ወኵሎ መንበርታ።,"All of them are giving out of their spare change. But she from her hopeless poverty has given everything she had, even what she needed to live on.”" +እርሱም ከመቅደስ ሲወጣ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ “መምህር ሆይ! እንዴት ያሉ ድንጋይዎችና እንዴት ያሉ ሕንጻዎች እንደ ሆኑ እይ፤” አለው።,ወወፂኦ እምኵራብ ይቤሎ አሐዱ እምአርዳኢሁ ሊቅ ርኢ ምንተ ይመስል ንድቁ ወእበኒሁ።,"As Jesus left the temple, one of his disciples said to him, “Teacher, look! What awesome stones and buildings!”" +ኢየሱስም መልሶ “እነዚህን ታላላቅ ሕንጻዎች ታያለህን? ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም፤” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ትሬኢኑ ዘንተ ኵሎ ንድቀ ዐቢየ ኢይትኀደግ ዝየ እብን ዲበ እብን ዘኢይትነሠት።በእንተ ኅልቀተ ዓለም,"Jesus responded, “Do you see these enormous buildings? Not even one stone will be left upon another. All will be demolished.”" +በመቅደስም ትይዩ በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ጴጥሮስና ያዕቆብ ዮሐንስም እንድርያስም,ወእንዘ ይነብር ውስተ ደብረ ዘይት አንጻረ ምኵራብ ተስእልዎ በባሕቲቶሙ ጴጥሮስ ወያዕቆብ ወዮሐንስ ወእንድርያስ።,"Jesus was sitting on the Mount of Olives across from the temple. Peter, James, John, and Andrew asked him privately," +“ንገረን፤ ይህ መቼ ይሆናል? ይህስ ሁሉ ይፈጸም ዘንድ እንዳለው ምልክቱ ምንድር ነው?” ብለው ለብቻቸው ጠየቁት።,ወይቤልዎ ንግረነ ማእዜ ይከውን ዝንቱ ወምንት ትእምርቱ አመ ይከውን ዝንቱ ኵሉ።,"“Tell us, when will these things happen? What sign will show that all these things are about to come to an end?”Keep watch!" +ኢየሱስም መልሶ እንዲህ ይላቸው ጀመር “ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወአኀዘ ይበሎሙ ዑቁ ኢያስሕቱክሙ።,"Jesus said, “Watch out that no one deceives you." +ብዙዎች ‘እኔ ነኝ፤’ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።,እስመ ብዙኃን ይመጽኡ በስምየ እንዘ ይብሉ አነ ውእቱ ክርስቶስ ወያስሕትዎሙ ለብዙኃን።,"Many people will come in my name, saying, ‘I’m the one!’ They will deceive many people." +ጦርንም የጦርንም ወሬ በሰማችሁ ጊዜ አትደንግጡ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና፤ ነገር ግን መጨረሻው ገና ነው።,ወአመ ሰማዕክሙ አጽባእተ ወድምፀ ጸባኢት ኢትደንግፁ እስመ ሀለዎ ይኩን ዝንቱ ወባሕቱ አኮ ሶቤሃ ዘየኀልቅ።,"When you hear of wars and reports of wars, don’t be alarmed. These things must happen, but this isn’t the end yet." +ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፤ በልዩ ልዩ ስፍራ የምድር መናወጥ ይሆናል፤ ራብ ይሆናል፤ እነዚህ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው።,ወይትነሣእ ሕዝብ ዲበ ሕዝብ ወነገሥት ላዕለ ነገሥት ወይከውን ድልቅልቅ በበ ብሔሩ ወይመጽእ ረኃብ ወዝንቱ ቀዳሚሁ ለፃዕር።,"Nations and kingdoms will fight against each other, and there will be earthquakes and famines in all sorts of places. These things are just the beginning of the sufferings associated with the end." +“እናንተ ግን ለራሳችሁ ተጠንቀቁ፤ ወደ ሸንጎ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፤ በምኵራብም ትገረፋላችሁ፤ ምስክርም ይሆንባቸው ዘንድ ስለ እኔ በገዥዎችና በነገሥታት ፊት ትቆማላችሁ።,ወአንትሙሰ ዑቁ ርእሰክሙ ወይወስዱክሙ አዕዋዳተ ወይቀሥፉክሙ በመኳርብት ወይትባጽሑክሙ ኀበ መላእክት ወነገሥት በእንቲኣየ ከመ ይኩን ስምዐ ላዕሌሆሙ።,“Watch out for yourselves. People will hand you over to the councils. You will be beaten in the synagogues. You will stand before governors and kings because of me so that you can testify before them. +አስቀድሞም ወንጌል ለአሕዛብ ሁሉ ይሰበክ ዘንድ ይገባል።,ወለኵሎሙ አሕዛብ ይደሉ ይቅድሙ ወይስብክዎ ለወንጌል።,"First, the good news must be proclaimed to all the nations." +ሲጐትቱአችሁና አሳልፈው ሲሰጡአችሁም ምን እንድትናገሩ አስቀድማችሁ አትጨነቁ፤ ዳሩ ግን በዚያች ሰዓት የሚሰጣችሁን ተናገሩ፤ የሚነግረው መንፈስ ቅዱስ ነው እንጂ እናንተ አይደላችሁምና።,ወሶበሂ ያበጽሑክሙ ወይሜጥዉክሙ ኢትቅድሙ ተኀልዩ ዘትብሉ ወዘትነብቡ ዘአንበበክሙ ሶቤሃ ንቡ እስመ ኢኮንክሙ አንትሙ ዘትነብቡ ዘእንበለ መንፈስ ቅዱስ ።,"When they haul you in and hand you over, don’t worry ahead of time about what to answer or say. Instead, say whatever is given to you at that moment, for you aren’t doing the speaking but the Holy Spirit is." +ወንድምም ወንድሙን አባትም ልጁን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል፤ ልጆችም በወላጆቻቸው ላይ ይነሣሉ፤ ይገድሉአቸውማል።,ወያገብእ እኅው እኅዋሁ ለሞት ወአብ ውሉዶ ወውሉድ ይትነሥኡ ዲበ አዝማዲሆሙ ወይቀትልዎሙ።,Brothers and sisters will hand each other over to death. A father will turn in his children. Children will rise up against their parents and have them executed. +በሁሉም ዘንድ ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።,ወትከውኑ ጽሉኣነ በኀበ ኵሉ ሰብእ በእንተ ስምየ ወዘሰ አዝለፈ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን።,Everyone will hate you because of my name. But whoever stands firm until the end will be saved. +“ነገር ግን በነቢዩ በዳንኤል የተባለውን የጥፋት ርኵሰት በማይገባው ስፍራ ቆሞ ብታዩ፥ አንባቢው ያስተውል፤ በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉ ወደ ተራሮች ይሽሹ፤,ወሶበ ርኢክሙ ኀሳሮ ለሙስና ዘይቤ ዳንኤል ነቢይ ዘይቀውም ውስተ መካን ቅዱስ ኀበ ኢይደሉ ዘያነብብ ለይለቡወይእተ አሚረ እለ ውስተ ይሁዳ ይጐዩ ውስተ አድባር።,"“When you see the disgusting and destructive thing standing where it shouldn’t be , then those in Judea must escape to the mountains." +በሰገነትም ያለ ወደ ቤት አይውረድ፤ ከቤቱም አንዳች ይወስድ ዘንድ አይግባ፤,ወዘኒ ውስተ ናሕስ ሀሎ ኢይረድ ውስተ ቤት ወኢይባእ ይንሣእ ዘኮነ እምቤት።,Those on the roof shouldn’t come down or enter their houses to grab anything. +በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ።,ወዘኒ ገዳመ ሀሎ ኢይትመየጥ ድኅሬሁ ይንሣእ ልብሶ።,Those in the field shouldn’t come back to grab their clothes. +በዚያን ወራትም ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው።,ወባሕቱ አሌ ሎን ለፅኑሳት ወለእለ የሐፅና ውእተ አሚረ።,How terrible it will be at that time for women who are pregnant and for women who are nursing their children. +ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤,ወጸልዩ ከመ ኢይኩን ጕያክሙ በክረምት።,Pray that it doesn’t happen in winter. +በዚያን ወራት እግዚአብሔር ከፈጠረው ከፍጥረት መጀመሪያ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ያልሆነ ደግሞም የማይሆን የመከራ ዐይነት ይሆናልና።,እስመ ይከውን ውእተ አሚረ ዐቢይ ሕማም ዘእምአመ ኮነ ዓለም ኢኮነ ከማሁ ወእምአመ ፈጠረ እግዚአብሔር ዓለመ ኢኮነ ወኢይከውንሂ።,In those days there will be great suffering such as the world has never before seen and will never again see. +ጌታስ ወራቶቹን ባያሳጥር፥ ሥጋ የለበሰ ሁሉ ባልዳነም፤ ነገር ግን ስለ መረጣቸው ምርጦች ወራቶቹን አሳጠረ።,ወሶበ አኮ ዘአኅጸሮን እግዚአብሔር ለእማንቱ መዋዕል እምኢድኅነ ኵሉ ዘሥጋ ወባሕቱ በእንተ ኅሩያኒሁ እለ ኀረየ እግዚአብሔር የኀጽራ እማንቱ መዋዕል።,"If the Lord hadn’t shortened that time, no one would be rescued. But for the sake of the chosen ones, the ones whom God chose, he has cut short the time." +በዚያን ጊዜም ማንም ‘እነሆ፥ ክርስቶስ ከዚህ አለ፤’ ወይም ‘እነሆ፥ ከዚያ አለ፤’ ቢላችሁ አትመኑ፤,ወይእተ አሚረ እመቦ ዘይቤለክሙ ነዋ ዝየ ሀሎ ክርስቶስ ወነዋ ከሃከ ኢትእመኑ።,"“Then if someone says to you, ‘Look, here’s the Christ,’ or ‘There he is,’ don’t believe it." +ሐሰተኞች ክርስቶሶችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉና፤ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ ያስቱ ዘንድ ምልክትና ድንቅ ያደርጋሉ።,እስመ ይመጽኡ ሐሳውያነ መሲሕ ወሐሳውያነ ነቢያት ወይገብሩ ተአምረ ወመንክረ ከመ ያስሕቱ ወሶበሰ ይትከሀሎሙ እምአስሐትዎሙ ለኅሩያንሂ።,"False christs and false prophets will appear, and they will offer signs and wonders in order to deceive, if possible, those whom God has chosen." +እናንተ ግን ተጠንቀቁ፤ እነሆ፥ አስቀድሜ ሁሉን ነገርኋችሁ።ስለ ሰው ልጅ መምጣት,ወአንትሙሰ ዑቁ ናሁ አቅደምኩ ነጊሮተክሙ ኵሎ።በእንተ ምጽአቱ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው,"But you, watch out! I’ve told you everything ahead of time." +“በነዚያ ቀኖች ግን ከዚያ መከራ በኋላ ፀሐይ ይጨልማል፤ ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፤,ወባሕቱ ይእተ አሚረ ምስለ ዝ ኵሉ ሕማም ፀሓይኒ ይጸልም ወወርኅኒ ኢይሁብ ብርሃኖ።,"“In those days, after the suffering of that time, the sun will become dark, and the moon won’t give its light." +ከዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፤ የሰማያትም ኀይላት ይናወጣሉ።,ወከዋክብትኒ ይወድቁ እምሰማይ ወይትከወስ ኀይለ ሰማያት።,"The stars will fall from the sky, and the planets and other heavenly bodies will be shaken." +በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በብዙ ኀይልና ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል።,ወአሜሃ ይሬእይዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው እንዘ ይመጽእ በደመና ምስለ ኀይል ወብዙኅ ስብሐት።,Then they will see the Human One coming in the clouds with great power and splendor. +በዚያን ጊዜም መላእክትን ይልካል፤ ከአራቱ ነፋሳትም ከምድር ዳርቻ እስከ ሰማይ ዳርቻ የተመረጡትን ይሰበስባቸዋል።የበለሷ ዛፍ ምሳሌ,ወይእተ አሚረ ይፌንዎሙ ለመላእክቲሁ ወያስተጋብእዎሙ ለኅሩያኒሁ እምአርባዕቱ ነፋሳት ወእምአጽናፈ ምድር እስከ አጽናፈ ሰማይ።,"Then he will send the angels and gather together his chosen people from the four corners of the earth, from the end of the earth to the end of heaven.A lesson from the fig tree" +“ምሳሌውንም ከበለስ ተማሩ፤ ጫፍዋ ሲለሰልስ ቅጠልዋም ሲያቈጠቍጥ፥ ያን ጊዜ በጋ እንደ ቀረበ ታውቃላችሁ።,ወእምበለስ አእምሩ አምሳሊሁ እምከመ ኮነ አጽቃ ድኩመ ወሠረጸ ቈጽላ ይትዐወቅ ከመ አልጸቀ ማእረር።,"“Learn this parable from the fig tree. After its branch becomes tender and it sprouts new leaves, you know that summer is near." +እንዲሁ ደግሞ እናንተ ይህን ሁሉ መሆኑን ስታዩ ቀርቦ በደጅ እንደ ሆነ እወቁ።,ከማሁኬ አንትሙኒ እምከመ ርኢክሙ ዘንተ ኵሎ ከመ ኮነ አእምሩ ከመ በጽሐ ኀበ ኆኅት።,"In the same way, when you see these things happening, you know that he’s near, at the door." +እውነት እላችኋለሁ፤ ይህ ሁሉ እስኪሆን ድረስ ይህ ትውልድ አያልፍም።,አማን እብለክሙ ከመ ኢተኀልፍ ዛቲ ትውልድ ዘእንበለ ይኩን ዝንቱ ኵሉ።,I assure you that this generation won’t pass away until all these things happen. +ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።ኢየሱስ የሚመጣበትን ቀንና ሰዓት ማንም አያውቅም,ሰማይ ወምድር የኀልፍ ወቃልየሰ ኢኀልፍ።በእንተ ሰዓት ወዕለት,"Heaven and earth will pass away, but my words will certainly not pass away." +“ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም።,ወበእንተሰ ይእቲ ዕለት ወይእቲ ሰዓት አልቦ ዘየአምራ ኢመላእክተ ሰማይ ወኢወልድ ዘእንበለ አብ ባሕቲቱ።,"“But nobody knows when that day or hour will come, not the angels in heaven and not the Son. Only the Father knows." +ጊዜው መቼ እንዲሆን አታውቁምና ተጠንቀቁ፤ ትጉ፤ ጸልዩም።,ዑቁ ትግሁ ወጸልዩ እስመ ኢተአምሩ ማእዜ መዋዕለ ጊዜሁ።,Watch out! Stay alert! You don’t know when the time is coming. +ቤቱን ትቶ ወደ ሌላ አገር እንደ ሄደ ሰው ነው፤ ለባሮቹም ሥልጣን ለእያንዳንዱም ሥራውን ሰጥቶ በረኛውን እንዲተጋ አዘዘ።,እስመ ከመ ብእሲ ዘይነግድ ወየኀድግ ቤቶ ወይሁቦሙ ግብሮሙ ለአግብርቲሁ ለለ አሐዱ እምኔሆሙ ወይኤዝዞ ለዐጻዊኒ ከመ ይትጋህ።,"It is as if someone took a trip, left the household behind, and put the servants in charge, giving each one a job to do, and told the doorkeeper to stay alert." +እንግዲህ በማታ ቢሆን ወይም በእኩለ ሌሊት ወይም ዶሮ ሲጮኽ ወይም በማለዳ ቢሆን ባለቤቱ መቼ እንዲመጣ አታውቁምና,ትግሁ እንከ እስመ ኢተአምሩ ማእዜ ይመጽእ በዓለ ቤት እመሂ ሠርከ ወእመሂ መንፈቀ ሌሊት ወእመሂ ጊዜ ይነቁ ዶርሆ ወእመሂ ጸቢሖ።,"Therefore, stay alert! You don’t know when the head of the household will come, whether in the evening or at midnight, or when the rooster crows in the early morning or at daybreak." +ድንገት መጥቶ ተኝታችሁ እንዳያገኛችሁ ስለዚህ ትጉ።,ኢይምጻእክሙ ግብተ ወኢይርከብክሙ እንዘ ትነውሙ።,Don’t let him show up when you weren’t expecting and find you sleeping. +ለእናንተም የምነግራችሁ ለሁሉ እላለሁ፤ ትጉ።”,ወናሁ እብለክሙ ለኵልክሙ ትግሁ።,"What I say to you, I say to all: Stay alert!”" +ከሁለት ቀን በኋላ ፋሲካና የቂጣ በዓል ነበረ። የካህናት አለቆችም ጻፎችም እንዴት አድርገው በተንኰል እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ይፈልጉ ነበር።,ወእስከ ሰኑይ መዋዕል ፋሲካ በዓለ መጸለት ወኀሠሡ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ይትመየንዎ ወየአኀዝዎ ወይቅትልዎ።,It was two days before Passover and the Festival of Unleavened Bread. The chief priests and legal experts through cunning tricks were searching for a way to arrest Jesus and kill him. +“የሕዝብ ሁከት እንዳይሆን በበዓል አይሁን፤” ይሉ ነበርና።ኢየሱስን ሽቶ ስለቀባችው ሴት,ወይቤሉ አኮኬ በበዓል ከመ ኢይትሀወኩ ሕዝብ።በእንተ እንተ ቀብዐቶ ለእግዚእነ ዕፍረተ,"But they agreed that it shouldn’t happen during the festival; otherwise, there would be an uproar among the people." +እርሱም በቢታንያ በለምጻሙ በስምዖን ቤት በነበረ ጊዜ፥ በማዕድ ተቀምጦ ሳለ፥ አንዲት ሴት ዋጋው እጅግ የከበረ ጥሩ የናርዶስ ሽቶ የሞላበት የአልባስጥሮስ ��ልቃጥ ይዛ መጣች፤ ብልቃጡንም ሰብራ በራሱ ላይ አፈሰሰችው።,ወእንዘ ሀሎ ቢታንያ በቤተ ስምዖን ዘለምጽ እንዘ ይረፍቅ መጽአት ብእሲት ወአምጽአት ዕፍረተ ዘአልባጥሮስ ዘናርዱ ቅድው ዘዕፁብ ሤጡ ወአኮሰቶ ወሶጠት ዲበ ርእሱ።,"Jesus was at Bethany visiting the house of Simon, who had a skin disease. During dinner, a woman came in with a vase made of alabaster and containing very expensive perfume of pure nard. She broke open the vase and poured the perfume on his head." +አንዳንዶችም “ይህ የሽቶ ጥፋት ለምንድር ነው?,ወቦ እለ ተምዑ ወይቤሉ ለምንት ዘመጠነዝ ኀጕል ዘዝ ዕፍረት።,"Some grew angry. They said to each other, “Why waste the perfume?" +ይህ ሽቶ ከሦስት መቶ ዲናር በሚበልጥ ዋጋ ተሽጦ ለድሆች ሊሰጥ ይቻል ነበርና፤” ብለው በራሳቸው ይቈጡ ነበር፤ እርስዋንም ነቀፉአት።,እምኢተክህለኑ ይሠየጥ ዝንቱ ዕፍረት ፈድፋደ እምሠለስቱ ምእት ዲናር ወይትወሀብ ለነዳያን ወገሠጽዋ።,This perfume could have been sold for almost a year’s pay and the money given to the poor.” And they scolded her. +ኢየሱስ ግን እንዲህ አለ “ተዉአት፤ ስለ ምን ታደክሙአታላችሁ? መልካም ሥራ ሠርታልኛለች።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኅድግዋ ለብእሲት ወኢታስርሕዋ ሠናየ ግብረ ገብረት ላዕሌየ።,"Jesus said, “Leave her alone. Why do you make trouble for her? She has done a good thing for me." +ድሆች ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ይኖራሉና፤ በማናቸውም በወደዳችሁት ጊዜ መልካም ልታደርጉላቸው ትችላላችሁ፤ እኔ ግን ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር አልኖርም።,ወለነዳያንሰ ዘልፈ ትረክብዎሙ በኀቤክሙ ወጊዜ ፈቀድክሙ ታሤንዩ ሎሙ ወኪያየሰ አኮ ዘልፈ ዘትረክቡኒ።,"You always have the poor with you; and whenever you want, you can do something good for them. But you won’t always have me." +የተቻላትን አደረገች፤ አስቀድማ ለመቃብሬ ሥጋዬን ቀባችው።,ወዛቲኒ ዘባቲ ገብረት ወአቅደመት ወቀብዐተኒ ሥጋየ ለቀበርየ።,She has done what she could. She has anointed my body ahead of time for burial. +እውነት እላችኋለሁ፤ ይህ ወንጌል በዓለሙ ሁሉ በሚሰበክበት በማናቸውም ስፍራ፥ እርስዋ ያደረገችው ደግሞ ለእርስዋ መታሰቢያ ሊሆን ይነገራል።”ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት እንደተስማማ,አማን እብለክሙ ኀበ ሰበክዋ ለዛቲ ወንጌል ውስተ ኵሉ ዓለም ይነግሩ ዘገብረት ዛቲ ብእሲት ወይዜከርዋ።ዘከመ አግብኦ ይሁዳ ለእግዚእነ ኢየሱስ,"I tell you the truth that, wherever in the whole world the good news is announced, what she’s done will also be told in memory of her.”Passover meal" +ከዐሥራ ሁለቱም አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ ሊሰጠው ወደ ካህናት አለቆች ሄደ።,ወይሁዳ አስቆሮታዊ አሐዱ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ ሖረ ኀበ ሊቃነ ካህናት ከመ ያግብኦ ሎሙ።,"Judas Iscariot, one of the Twelve, went to the chief priests to give Jesus up to them." +ሲሰሙም ደስ አላቸው፤ ብርም ይሰጡት ዘንድ ተስፋ ሰጡት። በሚመች ጊዜም እንዴት አድርጎ አሳልፎ እንዲሰጠው ይፈልግ ነበር።ኢየሱስ የፋሲካን እራት ከሐዋርያቱ ጋር እንደበላ,ወሰሚዖሙ ተፈሥሑ ወተናገርዎ የሀብዎ ሠላሳ ብሩረ ወፈቀደ በጽሚት ያግብኦ ሎሙ።በእንተ በዓለ ፋሲካ,"When they heard it, they were delighted and promised to give him money. So he started looking for an opportunity to turn him in." +የፋሲካን በግ በሚያርዱበት በቂጣ በዓል መጀመሪያ ቀን ደቀ መዛሙርቱ “ፋሲካን ትበላ ዘንድ ወዴት ሄደን ልናሰናዳ ትወዳለህ?” አሉት።,ወአመ ቀዳሚት ዕለት በዓለ መጸለት ፋሲካ አመ ይጠብሑ ፍሥሐ ይቤልዎ አርዳኢሁ በአይቴ ትፈቅድ ንሑር ናስተዳሉ ለከ ትብላዕ ፍሥሐ።,"On the first day of the Festival of Unleavened Bread, when the Passover lamb was sacrificed, the disciples said to Jesus, “Where do you want us to prepare for you to eat the Passover meal?”" +ከደቀ መዛሙርቱም ሁለት ላከ፤ እንዲህም አላቸው “ወደ ከተማ ሂዱ፤ ማድጋ ውኀ የተሸከመ ሰውም ይገናኛችኋል፤ተከተሉት።,ወፈነወ ክልኤተ እምአርዳኢሁ ወይቤሎሙ ሑሩ ሀገረ ዘቅድሜክሙ ወትረክቡ ብእሴ ዘይጸውር ጻሕበ ማይ ወትልውዎ ኀበ ቦአ ቤት።,"He sent two of his disciples and said to them, “Go into the city. A man carrying a water jar will meet you. Follow him." +የሚገባበትንም የቤቱን ጌታ ‘መምህሩ ከደቀ መዛሙርቴ ጋር ፋሲካን የምበላበት የእንግዳ ቤት ወዴት ነው? ይላል፤’ በሉት።,ወበልዎ ለበዓለ ቤት ይቤለከ ሊቅ አይቴኑ ጽርሕ ኀበ እበልዕ ፍሥሐ ምስለ አርዳእየ።,"Wherever he enters, say to the owner of the house, ‘The teacher asks,“Where is my guest room where I can eat the Passover meal with my disciples?”’" +እርሱም በደርብ ላይ ያለውን የተሰናዳና የተነጠፈ ታላቅ አዳራሽ ያሳያችኋል፤በዚያም አሰናዱልን።”,ወውእቱ ያርእየክሙ ጽርሐ ዐቢየ ወንጹፈ ወርሡየ ወህየ አስተዳልዉ ለነ።,He will show you a large room upstairs already furnished. Prepare for us there.” +ደቀ መዛሙርቱም ወጡ፤ ወደከተማም ሄደው እንዳላቸው አገኙ፤ ፋሲካንም አሰናዱ።,ወሖሩ አርዳኢሁ ሀገረ ወረከቡ በከመ ይቤሎሙ ወአስተዳለዉ በህየ ፍሥሐ።,"The disciples left, came into the city, found everything just as he had told them, and they prepared the Passover meal." +በመሸም ጊዜ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።,ወመስዮ ሖረ ምስለ ዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ።ዘከመ ከሠተ ለሐዋርያት ዘያገብኦ,"That evening, Jesus arrived with the Twelve." +ተቀምጠውም ሲበሉ ኢየሱስ “እውነት እላችኋለሁ፥ ከእናንተ አንዱ፥ እርሱም ከእኔ ጋር የሚበላው አሳልፎ ይሰጠኛል፤” አለ።,ወእንዘ ይረፍቁ ወይበልዑ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አማን እብለክሙ አሐዱ እምኔክሙ ዘይበልዕ ምስሌየ ያገብአኒ።,"During the meal, Jesus said, “I assure you that one of you will betray me—someone eating with me.”" +እነርሱም ያዝኑ፥ እያንዳንዳቸውም “እኔ እሆንን?” ይሉት ጀመር።,ወአኀዙ ይተክዙ ወይበሉ በበ አሐዱ አነኑ እንጋ ውእቱ።,"Deeply saddened, they asked him, one by one, “It’s not me, is it?”" +እርሱም መልሶ “ከዐሥራ ሁለቱ አንዱ ከእኔ ጋር ወደ ወጭቱ እጁን የሚያጠልቀው ነው።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ አሐዱ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ ዘይጸብሕ ምስሌየ ውስተ መጽብሕየ።,"Jesus answered, “It’s one of the Twelve, one who is dipping bread with me into this bowl." +የሰው ልጅስ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይሄዳል፤ ነገር ግን የሰው ልጅ አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት! ያ ሰው ባልተወለደ ይሻለው ነበር፤” አላቸው።የቅዱስ ቍርባን ሥርዐት,ወወልደ ዕጓለ እመሕያውሰ የሐውር በከመ ጽሑፍ በእንቲኣሁ ወባሕቱ አሌ ሎቱ ለውእቱ ብእሲ ዘእምኔሁ ይትሜጠውዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው እምኀየሶ ሶበ ኢተወልደ ለውእቱ ብእሲ።ዘከመ ሠርዐ ሥርዐተ ቍርባን,The Human One goes to his death just as it is written about him. But how terrible it is for that person who betrays the Human One! It would have been better for him if he had never been born.” +ሲበሉም ኢየሱስ ኅብስትን አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ሰጣቸውና “እንካችሁ፤ ይህ ሥጋዬ ነው፤” አለ።,ወእንዘ ይበልዑ ነሥአ እግዚእ ኢየሱስ ኅብስተ ወባረከ ወፈተተ ወወሀቦሙ ወይቤሎሙ ንሥኡ ብልዑ ዝውእቱ ሥጋየ።,"While they were eating, Jesus took bread, blessed it, broke it, and gave it to them, and said, “Take; this is my body.”" +ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው፤ ሁሉም ከእርሱ ጠጡ።,ወነሥአ ጽዋዐኒ ወአእኲቶ ወሀቦሙ ወይቤሎሙ ንሥኡ ወስትዩ እምኔሁ ኵልክሙ።,"He took a cup, gave thanks, and gave it to them, and they all drank from it." +እርሱም “ይህ ስለ ብዙዎች የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ነው።,ወይቤሎሙ ዝውእቱ ደምየ ዘሐዲስ ሥርዐት ዘይትከዐው በእንተ ብዙኃን።,"He said to them, “This is my blood of the covenant, which is poured out for many." +እውነት እላችኋለሁ በእግዚአብሔር መንግሥት ከወይኑ ፍሬ አዲሱን እስከምጠጣበት እስከዚያ ቀን ድረስ ደግሞ አልጠጣውም፤” አላቸው።,አማን እብለክሙ ኢይሰቲ እንከ እምዝንቱ ፍሬ ወይን እስከ እንታክቲ ዕለት አመ እሰትዮ ሐዲሰ በመንግሥተ እግዚአብሔር ።,I assure you that I won’t drink wine again until that day when I drink it in a new way in God’s kingdom.” +መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ።ጴጥሮስ እንደሚክደው ኢየሱስ አስቀድሞ መናገሩ,ሰቢሖሙ ወአንቢቦሙ ወፅኡ ውስተ ደብረ ዘይት።ዘከመ ኀደግዎ ሐዋርያት ለእግዚእ ኢየሱስ,"After singing songs of praise, they went out to the Mount of Olives.Predictions about disciples leaving Jesus" +ኢየሱስም “በዚች ሌሊት ሁላችሁ በእኔ ትሰናከላላችሁ፤ ‘እረኛዉን እመታለሁ፤ በጎችም ይበተናሉ፤’ የሚል ተጽፎአልና።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ ኵልክሙ ትክሕዱኒ በዛቲ ሌሊት እስመ ጽሑፍ ዘይብል «እቀትሎ ለኖላዊ ወይዘረዋ አባግዒሁ።»,"Jesus said to them, “You will all falter in your faithfulness to me. It is written,I will hit the shepherd, and the sheep will go off in all directions." +ነገር ግን ከተነሣሁ በኋላ ወደ ገሊላ እቀድማችኋለሁ፤” አላቸው።,ወእምድኅረ ተንሣእኩ እቀድመክሙ ገሊላ።,"But after I’m raised up, I will go before you to Galilee.”" +ጴጥሮስም “ሁሉም ቢሰናከሉ እኔ ግን ከቶ አልሰናከልም፤” አለው።,ወይቤሎ ጴጥሮስ ለእመኒ ኵሎሙ ክሕዱከ አንሰ ኢይክሕደከ።,"Peter said to him, “Even if everyone else stumbles, I won’t.”" +ኢየሱስም “እውነት እልሃለሁ፤ ዛሬ በዚች ሌሊት ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ፤” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አማን እብለከ አንተ ትክሕደኒ ዮም ሥልሰ በዛቲ ሌሊት ዘእንበለ ይንቁ ዶርሆ ክልኤ ጊዜ።,"But Jesus said to him, “I assure you that on this very night, before the rooster crows twice, you will deny me three times.”" +እርሱም ቃሉን አበርትቶ “ከአንተ ጋር የምሞት እንኳ ቢሆን ከቶ አልክድህም፤” አለ። ሁሉም ደግሞ እንደዚሁ አሉ።ኢየሱስ በጌቴሴማኒ እንደጸለየ,ወአፈድፈደ ጴጥሮስ ትምክሕተ ወተሐልፎተ እንዘ ይብል እመውትሂ ምስሌከ ወኢይክሕደከ ወከማሁ ይቤሉ ኵሎሙ።ዘከመ ጸለየ እግዚእ በጌቴሴማኒ,"But Peter insisted, “If I must die alongside you, I won’t deny you.” And they all said the same thing.Jesus in prayer" +ጌቴሴማኒ ወደምትባልም ስፍራ መጡ፤ ደቀ መዛሙርቱንም “ስጸልይ ሳለሁ፥ በዚህ ተቀመጡ፤” አላቸው።,ወሖሩ ዐጸደ ወይን እንተ ስማ ጌቴሴማኒ ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ንበሩ ዝየ እስከ አሐውር ከሃ ወእጼሊ።,"Jesus and his disciples came to a place called Gethsemane. Jesus said to them, “Sit here while I pray.”" +ጴጥሮስንና ያዕቆብን ዮሐንስንም ከእርሱ ጋር ወሰደ፤ ሊደነግጥም ሊተክዝም ጀመረና,ወነሥኦሙ ለጴጥሮስ ወለያዕቆብ ወለዮሐንስ ምስሌሁ ወአኀዘ ይተክዝ ወይኅዝን።,"He took Peter, James, and John along with him. He began to feel despair and was anxious." +“ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዘነች፤ በዚህ ቈዩ፤ ትጉም፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ ተከዘት ነፍስየ እስከ ለሞት ንበሩ ዝየ ወትግሁ እንከ።,"He said to them, “I’m very sad. It’s as if I’m dying. Stay here and keep alert.”" +ጥቂትም ወደ ፊት እልፍ ብሎ በምድርም ወድቆ፥ ይቻልስ ቢሆን ሰዓቲቱ ከእርሱ እንድታልፍ ጸለየና,ወእምዝ ተአተተ ሕቀ ወሰገደ ውስተ ምድር ወጸለየ ከመ ትኅልፍ እምኔሁ ይእቲ ሰዓት ለእመ ይትከሀል።,"Then he went a short distance farther and fell to the ground. He prayed that, if possible, he might be spared the time of suffering." +“አባ አባት ሆይ! ሁሉ ይቻልሃል፤ ይህችን ጽዋ ከእኔ ውሰድ፤ ነገር ግን አንተ የምትወደው እንጂ እኔ የምወደው አይሁን፤” አለ።,ወይቤ አባ ወአቡየ ኵሉ ይትከሀለከ አኅልፋ እምኔየ ለዛቲ ጽዋዕ ወባሕቱ ፈቃደ ዚኣከ ለይኩን ወአኮ ፈቃደ ዚኣየ።,"He said, “Abba, Father, for you all things are possible. Take this cup of suffering away from me. However—not what I want but what you want.”" +መጣም፤ ተኝተውም አገኛቸው፤ ጴጥሮስንም “ስምዖን ሆይ! ተኝተሃልን? አንዲት ሰዓት ስንኳ ልትተጋ አልቻልህምን?,ወገቢኦ ረከቦሙ እንዘ ይነውሙ ወይቤሎ ለጴጥሮስ ስምዖን ትነውምኑ ወኢትክል ተዐግሦ አሐተ ሰዓተ።,"He came and found them sleeping. He said to Peter, “Simon, are you asleep? Couldn’t you stay alert for one hour?" +ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉ፤ ጸልዩም፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች፤ ሥጋ ግን ደካማ ነው፤” አለው።,ትግሁ ወጸልዩ ከመ ኢትባኡ ውስተ መንሱት እስመ መንፈስ ይፈቅድ ወሥጋ ይደክም።,"Stay alert and pray so that you won’t give in to temptation. The spirit is eager, but the flesh is weak.”" +ደግሞም ሄዶ ያንኑ ቃል ጸለየ።,ወሖረ ካዕበ ወጸለየ ወኪያሁ ክመ ይቤ።,"Again, he left them and prayed, repeating the same words." +ደግሞም መጥቶ ዐይኖቻቸው በእንቅልፍ ከብደው ነበርና ተኝተው አገኛቸው፤ የሚመልሱለትንም አላወቁም።,ወገቢኦ ካዕበ ረከቦሙ እንዘ ይነውሙ እስመ ከብዳ አዕይንቲሆሙ ወኢየአምሩ ዘይነብቡ።,"And, again, when he came back, he found them sleeping, for they couldn’t keep their eyes open, and they didn’t know how to respond to him." +ሦስተኛም መጥቶ “እንግዲህስ ተኙ፤ ዕረፉም፤ ይበቃል፤ ሰዓቲቱ ደረሰች፤ እነሆ፥ የሰው ልጅ በኀጢአተኞች እጅ አልፎ ይሰጣል።,ወመጽአ በሣልስ ወይቤሎሙ ኑሙ እንከሰ ወአዕርፉ ምዕረ እስመ ናሁ በጽሐ ጊዜሁ ወናሁ ያገብእዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ውስተ እደ ኃጥኣን።,"He came a third time and said to them, “Will you sleep and rest all night? That’s enough! The time has come for the Human One to be betrayed into the hands of sinners." +ተነሡ፤ እንሂድ፤ እነሆ፥ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል፤” አላቸው።ይሁዳ ኢየሱስን እንደ አስያዘው,ተንሥኡ ንሑር ናሁ በጽሐ ዘያገብአኒ።ዘከመ አግብኦ ይሁዳ ለእግዚእነ ኢየሱስ ወዘከመ አኀዝዎ,"Get up! Let’s go! Look, here comes my betrayer.”Arrest" +ወዲያውም ገና ሲናገር ከዐሥራ ሁለቱ አንዱ ይሁዳ መጣ፤ ከእርሱም ጋር ብዙ ሰዎች ሰይፍና ጐመድ ይዘው ከካህናት አለቆችና ከጻፎች ከሽማግሌዎችም ዘንድ መጡ።,ወእንዘ ይትናገሮሙ በጽሐ ሶቤሃ ይሁዳ አስቆሮታዊ አሐዱ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ ወምስሌሁ ብዙኃን ሰብእ ምስለ መጣብሕ ወአብትር እምኀበ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወረበናት።,"Suddenly, while Jesus was still speaking, Judas, one of the Twelve, came with a mob carrying swords and clubs. They had been sent by the chief priests, legal experts, and elders." +አሳልፎ የሚሰጠውም “የምስመው እርሱ ነው፤ ያዙት፤ ተጠንቅቃችሁም ውሰዱት፤” ብሎ ምልክት ሰጥቶአቸው ነበር።,ወወሀቦሙ ትእምርተ ዘያገብኦ ወይቤሎሙ ዘሰዐምክዎ ውእቱ አኀዝዎ ወአጽንዕዎ ወሰድዎ።,"His betrayer had given them a sign: “Arrest the man I kiss, and take him away under guard.”" +መጥቶም ወዲያው ወደ እርሱ ቀረበና “መምህር ሆይ! መምህር ሆይ!” ብሎ ሳመው፤,ወሶቤሃ መጽአ ኀቤሁ ወይቤሎ ረቢ ወሰዐሞ።,"As soon as he got there, Judas said to Jesus, “Rabbi!” Then he kissed him." +እነርሱም እጃቸውን በእርሱ ላይ ጭነው ያዙት።,ወሰፍሑ እደዊሆሙ ላዕሌሁ ወአኀዝዎ።,Then they came and grabbed Jesus and arrested him. +በአጠገብ ከቆሙት ግን አንዱ ሰይፉን መዞ የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መታ፤ ጆሮውንም ቈረጠ።,ወመልሐ መጥባሕቶ አሐዱ እምእለ ምስሌሁ ይቀውሙ ወዘበጦ ለገብረ ሊቀ ካህናት ወመተሮ እዝኖ።,One of the bystanders drew a sword and struck the high priest’s slave and cut off his ear. +ኢየሱስም መልሶ “ወንበዴ እንደምትይዙ ሰይፍና ጐመድ ይዛችሁ ልትይዙኝ መጣችሁን?,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ከመ ሰራቂኑ ትዴግኑኒ መጻእክሙ ምስለ መጣብሕ ወአብትር ተአኀዙኒ።,"Jesus responded, “Have you come with swords and clubs to arrest me, like an outlaw?" +በመቅደስ ዕለት ዕለት እያስተማርሁ ከእናንተ ጋር ስኖር አልያዛችሁኝም፤ ነገር ግን መጻሕፍት ይፈጸሙ ዘንድ ይህ ሆነ፤” አላቸው።,ወኵሎ አሚረ ሀሎኩ ምስሌክሙ እሜህር በምኵራብ ወኢአኀዝክሙኒ ወባሕቱ ከመ ይብጻሕ ዘውስተ መጻሕፍት።,"Day after day, I was with you, teaching in the temple, but you didn’t arrest me. But let the scriptures be fulfilled.”" +ሁሉም ትተውት ሸሹ።,ወኀደግዎ ኵሎሙ አርዳኢሁ ወጐዩ።,And all his disciples left him and ran away. +ዕርቃኑን በነጠላ የሸፈነ አንድ ጎበዝ ይከተለው ነበር፤,ወተለዎ አሐዱ ወሬዛ ዘይትዐጸፍ ሰንዱነ ዕራቆ ወአኀዝዎ ወራዙት።,"One young man, a disciple, was wearing nothing but a linen cloth. They grabbed him," +ጎበዛዝቱም ያዙት፤ እርሱ ግን ነጠላውን ትቶ ዕራቁቱን ሸሸ።ኢየሱስ በአይሁድ ፍርድ ሸንጎ ፊት እንደ ቀረበ,ወኀደገ ሰንዱኖ ወጐየ ዕራቆ።ዘከመ ቆመ እግዚእ ኢየሱስ ውስተ ዐውድ,but he left the linen cloth behind and ran away naked.A hearing before the Sanhedrin +ኢየሱስንም ወደ ሊቀ ካህናቱ ወሰዱት፤ የካህናት አለቆችም ሁሉ ሽማግሌዎችም ጻፎችም ተሰበሰቡ።,ወወሰድዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ኀበ ሊቀ ካህናት ወተጋብኡ ኀቤሁ ኵሎሙ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወረበናት።,"They led Jesus away to the high priest, and all the chief priests, elders, and legal experts gathered." +ጴጥሮስም እስከ ሊቀ ካህናቱ ግቢ ውስጥ በሩቁ ተከተለው፤ ከሎሌዎችም ጋር ተቀምጦ እሳት ይሞቅ ነበር።,ወተለዎ ጴጥሮስ እምርኁቅ ውስተ ውሳጤ ዐጸደ ሊቀ ካህናት ወነበረ ምስለ ወዓልያኒሆሙ ይስሕን መንገለ በርህ።,"Peter followed him from a distance, right into the high priest’s courtyard. He was sitting with the guards, warming himself by the fire." +የካህናት አለቆችም ሸንጎውን ሁሉ እንዲገድሉት በኢየሱስ ላይ ምስክር ይፈልጉ ነበር፤ አላገኙምም፤,ወኀሠሡ ሊቃነ ካህናት ወኵሉ ዐውድ ሰማዕተ ሐሰት በዘያስተዋድይዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ከመ ይቅትልዎ ወኀጥኡ።,"The chief priests and the whole Sanhedrin were looking for testimony against Jesus in order to put him to death, but they couldn’t find any." +ብዙዎች በሐሰት ይመሰክሩበት ነበርና፤ ምስክርነታቸው ግን አልተስማማም።,ወብዙኃን እለ አስተዋደይዎ በሐሰት ወኢኀብረ ቃሎሙ።,"Many brought false testimony against him, but they contradicted each other." +-,ወቦ እለ ተንሥኡ ሰማዕተ ሐሰት ወነበቡ።,"Some stood to offer false witness against him, saying," +ሰዎችም ተነሥተው “እኔ ይህን በእጅ የተሠራውን ቤተ መቅደስ አፈርሰዋለሁ፤ በሦስት ቀንም ሌላውን በእጅ ያልተሠራውን እሠራለሁ፤” ሲል ሰማነው፤ ብለው በሐሰት መሰከሩበት።,ወይቤሉ ንሕነ ሰማዕናሁ እንዘ ይብል አነ እነሥቶ ለዝንቱ ቤተ መቅደስ ዘእድ ገብሮ ወበሠሉስ ዕለት አሐንጽ ካልአ ዘእድ ኢገብሮ።,"“We heard him saying, ‘I will destroy this temple, constructed by humans, and within three days I will build another, one not made by humans.’”" +ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተስማማም።,ወምስለ ዝኒ ኢኀብረ ስምዖሙ።,But their testimonies didn’t agree even on this point. +ሊቀ ካህናቱም በመካከላቸው ተነሥቶ “አንዳች አትመልስምን? እነዚህስ በአንተ ላይ የሚመሰክሩብህ ምንድር ነው?” ብሎ ኢየሱስን ጠየቀው።,ወተንሥአ ሊቀ ካህናት በማእከለ ዐውድ ወሐተቶ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አልቦኑ ዘትሰጠው እንዘ መጠነዝ ያስተዋድዩከ።,Then the high priest stood up in the middle of the gathering and examined Jesus. “Aren’t you going to respond to the testimony these people have brought against you?” +እርሱ ግን ዝም አለ፤ አንዳችም አልመለሰም። ደግሞ ሊቀ ካህናቱ ጠየቀውና “የቡሩክ ልጅ ክርስቶስ አንተ ነህን?” አለው።,ወአርመመ ወኢተሰጥዎ ወኢምንተኒ ወካዕበ ሐተቶ ሊቀ ካህናት ወይቤሎ አንተኑ ውእቱ ክርስቶስ ወልዱ ለቡሩክ።,"But Jesus was silent and didn’t answer. Again, the high priest asked, “Are you the Christ, the Son of the blessed one?”" +ኢየሱስም “እኔ ነኝ፤ የሰው ልጅም በኀይል ቀኝ ሲቀመጥ በሰማይም ደመና ሲመጣ ታያላችሁ፤” አለ።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ እወ አነ ውእቱ ወትሬእይዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው እንዘ ይነብር በየማነ ኀይል ወይመጽእ በደመና ሰማይ።,"Jesus said, “I am. And you will see the Human One sitting on the right side of the Almighty and coming on the heavenly clouds.”" +ሊቀ ካህናቱም ልብሱን ቀደደና “ከእንግዲህ ወዲህ ምስክሮችን ምን ያስፈልገናል?,ወሠጠጠ አልባሲሁ ሊቀ ካህናት ወይቤ ምንተ እንከ ትፈቅዱ ሎቱ ሰማዕተ።,"Then the high priest tore his clothes and said, “Why do we need any more witnesses?" +ስድቡን ሰማችሁ፤ ምን ይመስላችኋል?” አለ። እነርሱም ሁሉ “ሞት ይገባዋል!” ብለው ፈረዱበት።,ናሁ ለሊክሙ ሰማዕክሙ ጽርፈቶ ምንተ እንከ ትብሉ ወአግብኡ ፍትሐ ኵሎሙ ወይቤሉ ይቅትልዎ።,You’ve heard his insult against God. What do you think?”They all condemned him. “He deserves to die!” +አንዳንዶችም ይተፉበት ፊቱንም ሸፍነው ይጐስሙትና “ትንቢት ተናገር፤” ይሉት ጀመር፤ ሎሌዎችም በጥፊ እየመቱ ወሰዱት።ጴጥሮስ ኢየሱስን እንደ ካደ,ወአኀዙ እምውስቴቶሙ ይውርቅዎ ወይጽፍዕዎ ገጾ ወይኵርዕዎ ርእሶ ወይቤልዎ ተነበይ ለነ ክርስቶስ መኑ ጸፍዐከ ወኮኑ ወዐልት ይጸፍዕዎ በሕቁ።ዘከመ ክሕዶ ጴጥሮስ ለእግዚእ ኢየሱስ,"Some began to spit on him. Some covered his face and hit him, saying, “Prophesy!” Then the guards took him and beat him.Peter denies Jesus" +ጴጥሮስም በግቢ ውስጥ ወደ ታች ሳለ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፤,ወእንዘ ሀሎ ጴጥሮስ ታሕተ ውስተ ዐጸድ መጽአት አሐቲ ወለት እምአእማተ ሊቀ ካህናት።,"Meanwhile, Peter was below in the courtyard. A woman, one of the high priest’s servants, approached" +ጴጥሮስም እሳት ሲሞቅ አይታ ተመለከተችውና “አንተ ደግሞ ከናዝሬቱ ከኢየሱስ ጋር ነበርህ፤” አለችው።,ወርእየቶ ለጴጥሮስ ይስሕን ወነጸረቶ ወትቤሎ አንተሂ ምስለ ኢየሱስ ገሊላዊ ሀሎከ።,"and saw Peter warming himself by the fire. She stared at him and said, “You were also with the Nazarene, Jesus.”" +እርሱ ግን “የምትዪውን አላውቅም፤ አላስተውልምም፤” ብሎ ካደ። ወደ ውጭም ወደ ደጅ ወጣ፤ ዶሮም ጮኸ።,ወክሕደ ወይቤላ ኢየአምር ወኢይጤይቅ ዘትብሊ ወወፅአ አፍኣ ኀበ ጸናፌ ዐጸድ ወነቀወ ዶርሆ።,"But he denied it, saying, “I don’t know what you’re talking about. I don’t understand what you’re saying.” And he went outside into the outer courtyard. A rooster crowed." +ገረዲቱም አይታው በዚያ ለቆሙት “ይህም ከእነርሱ ወገን ነው፤” ስትል ሁለተኛ ትነግራቸው ጀመር።,ወርእየቶ ካዕበ ካልእት ወለት ወትቤሎሙ ለእለ ይቀውሙ ህየ ዝንቱኒ እምኔሆሙ ውእቱ ወክሕደ ካዕበ።,"The female servant saw him and began a second time to say to those standing around, “This man is one of them.”" +እርሱም ደግሞ ካደ። ጥቂት ቈይተውም በዚያ የቆሙት ዳግመኛ ጴጥሮስን “የገሊላ ሰው ነህና ከእነርሱ ወገን በእውነት ነህ፤” አሉት።,ወእምድኅረ ሕቅ ካዕበ ይቤልዎ ለጴጥሮስ እለ ይቀውሙ አማን እምኔሆሙ አንተ ወገሊላዊ አንተ ወቃልከ ያዐውቀከ።,"But he denied it again.A short time later, those standing around again said to Peter, “You must be one of them, because you are also a Galilean.”" +እርሱ ግን “ይህን የምትሉትን ሰው አላውቀውም፤” ብሎ እራሱን ይረግምና ይምል ጀመር። ወዲያውም ዶሮ ሁለተኛ ጮኸ።,ወአኀዘ ይትረገም ወይምሐል ከመ ኢየአምሮ ለውእቱ ብእሲ ዘትብሉ ወሶቤሃ ነቀወ ካዕበ ዶርሆ።,"But he cursed and swore, “I don’t know this man you’re talking about.”" +ጴጥሮስንም ኢየሱስ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ፤” ያለው ቃል ትዝ አለው፤ ነገሩንም አስቦ አለቀሰ።,ወተዘከረ ጴጥሮስ ቃሎ ለእግዚእ ኢየሱስ ዘይቤሎ ሥልሰ ትክሕደኒ ዘእንበለ ይንቁ ዶርሆ ክልኤ ጊዜ ወበከየ።,"At that very moment, a rooster crowed a second time. Peter remembered what Jesus told him, “Before a rooster crows twice, you will deny me three times.” And he broke down, sobbing." +ወዲያውም ማለዳ የካህናት አለቆች ከሽማግሌዎችና ከጻፎች ከሸንጎውም ሁሉ ጋር ከተማከሩ በኋላ፥ ኢየሱስን አሳስረው ወሰዱትና ለጲላጦስ አሳልፈው ሰጡት።,ወሶበ ጸብሐ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ወረበናት ወጸሐፍት ወኵሉ ዐውድ ወኀመይዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወወሰድዎ ወመጠውዎ ለጲላጦስ።,"At daybreak, the chief priests—with the elders, legal experts, and the whole Sanhedrin—formed a plan. They bound Jesus, led him away, and turned him over to Pilate." +ጲላጦስም “አንተ የአይሁድ ንጉሥ ነ��ን?” ብሎ ጠየቀው። እርሱም “አንተ አልህ፤” ብሎ መለሰለት።,ወተስእሎ ጲላጦስ ወይቤሎ አንተኑ ንጉሦሙ ለአይሁድ ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አንተ ትብል፤,"Pilate questioned him, “Are you the king of the Jews?”Jesus replied, “That’s what you say.”" +የካህናት አለቆችም ብዙ ያሳጡት ነበር፤ እርሱ ግን ምንም አልመለሰም።,ወአስተዋደይዎ ሊቃነ ካህናት ብዙኀ ወውእቱሰ አልቦ ዘአውሥአ።,The chief priests were accusing him of many things. +ጲላጦስም ደግሞ “አንዳች አትመልስምን? እነሆ፥ በስንት ነገር ያሳጡሃል” ብሎ ጠየቀው።,ወሐተቶ ካዕበ ጲላጦስ ወይቤሎ አልቦኑ ዘትሰጠው እንዘ መጠነዝ ያስተዋድዩከ።,"Pilate asked him again, “Aren’t you going to answer? What about all these accusations?”" +ኢየሱስም ከዚያ በኋላ ጲላጦስ እስኪደነቅ ድረስ ምንም አልመለሰም።ኢየሱስ ሞት እንደ ተፈረደበት,ወኢተሰጥዎ እግዚእ ኢየሱስ ወኢምንተኒ እስከ አንከሮ ጲላጦስ።,"But Jesus gave no more answers, so that Pilate marveled." +በዚያም በዓል የለመኑትን አንድ እስረኛ ይፈታላቸው ነበር።,ወለለ በዓል ያሐዩ ሎሙ አሐደ እምነ ሙቁሓን ዘአብደሩ።,"During the festival, Pilate released one prisoner to them, whomever they requested." +በዐመፅም ነፍስ ከገደሉት ከዐመፀኞች ጋር የታሰረ በርባን የተባለ ነበረ።,ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ዘስሙ በርባን ሙቁሕ ምስለ እለ ገብሩ ሀከከ ወምስለ ቀተልተ ነፍስ።,A man named Barabbas was locked up with the rebels who had committed murder during an uprising. +ሕዝቡም ወጥተው እንደ ልማዱ ያደርግላቸው ዘንድ እየጮኹ ይለምኑት ጀመር።,ወዐርጉ ሕዝብ ወከልሑ ወሰአሉ ይግበር ሎሙ በከመ ያለምድ።,"The crowd pushed forward and asked Pilate to release someone, as he regularly did." +ጲላጦስም “የአይሁድን ንጉሥ እፈታላችሁ ዘንድ ትወዳላችሁን?” ብሎ መለሰላቸው፤,ወአውሥአ ጲላጦስ ወይቤሎሙ ትፈቅዱኑ አሕይዎ ለክሙ ለንጉሠ አይሁድ።,"Pilate answered them, “Do you want me to release to you the king of the Jews?”" +የካህናት አለቆች በቅንዓት አሳልፈው እንደ ሰጡት ያውቅ ነበርና።,እስመ የአምሮሙ ከመ በቅንአቶሙ አግብእዎ ሊቃነ ካህናት።,He knew that the chief priests had handed him over because of jealousy. +የካህናት አለቆች ግን በርባንን በእርሱ ፈንታ ይፈታላቸው ዘንድ ሕዝቡን አወኩአቸው።,ወሊቃነ ካህናትሰ ሆክዎሙ ለሕዝብ ከመ በርባንሃ ይስአሉ ያሕዩ ሎሙ።,But the chief priests stirred up the crowd to have him release Barabbas to them instead. +ጲላጦስም ዳግመኛ መልሶ “እንግዲህ የአይሁድ ንጉሥ የምትሉትን ምን ላደርገው ትወዳላችሁ?” አላቸው።,ወካዕበ አውሥአ ጲላጦስ ወይቤሎሙ ምንተ እንከ ትፈቅዱ እረስዮ ለዘተብህለ ንጉሠ አይሁድ።,"Pilate replied, “Then what do you want me to do with the one you call king of the Jews?”" +እነርሱም ዳግመኛ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።,ወካዕበ ከልሑ ኵሎሙ ወይቤሉ ስቅሎ።,"They shouted back, “Crucify him!”" +ጲላጦስም “ምን ነው? ያደረገው ክፋት ምንድር ነው?” አላቸው። እነርሱ ግን “ስቀለው!” እያሉ ጩኸት አበዙ።,ወይቤሎሙ ጲላጦስ ምንተ እኩየ ገብረ ወፈድፋደ ጸርሑ ወይቤሉ ስቅሎ።,"Pilate said to them, “Why? What wrong has he done?”They shouted even louder, “Crucify him!”" +ጲላጦስም የሕዝቡን ፈቃድ ሊያደርግ ወዶ በርባንን ፈታላቸው፤ ኢየሱስንም ገርፎ እንዲሰቀል አሳልፎ ሰጠ።ወታደሮች በኢየሱስ ላይ እንዳፌዙበት,ወመከረ ጲላጦስ ይግበር ፈቃዶሙ ለሕዝብ ወአሕየወ ሎሙ በርባንሃ ወቀሠፎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወወሀቦሙ ይስቅልዎ።ዘከመ ተሣለቁ ላዕሌሁ ለእግዚእ ኢየሱስ,"Pilate wanted to satisfy the crowd, so he released Barabbas to them. He had Jesus whipped, then handed him over to be crucified.Jesus is tortured and killed" +ወታደሮችም ፕራይቶሪዮን ወደሚባል ግቢ ውስጥ ወሰዱት፤ ጭፍራውንም ሁሉ በአንድነት ጠሩ።,ወአብእዎ ሐራ ውሳጤ ዐጸድ ኀበ ምኵናን ወጸውዑ ኵሎ ሠገራተ ሰጲራ።,"The soldiers led Jesus away into the courtyard of the palace known as the governor’s headquarters, and they called together the whole company of soldiers." +ቀይ ልብስም አለበሱት፤ የእሾህ አክሊልም ጐንጕነው ደፉበት፤,ወአልበስዎ ሜላተ ወጸፈሩ አክሊለ ዘሦክ ወአስተቀጸልዎ ላዕለ ርእሱ ወይሣለቅዎ።,They dressed him up in a purple robe and twisted together a crown of thorns and put it on him. +“የአይሁድ ንጉሥ ሆይ! ሰላም ለአንተ ይሁን፤” እያሉ እጅ ይነሱት ጀመር፤,ወይብልዎ በሓ ንጉሦሙ ለአይሁድ።,"They saluted him, “Hey! King of the Jews!”" +ራሱንም በመቃ መቱት፤ ተፉበትም፤ ተንበርክከውም ሰገዱለት።,ወይኰርዕዎ ርእሶ በኅለት ወይወርቅዎ ወያስተበርኩ ወይሰግዱ ሎቱ።,"Again and again, they struck his head with a stick. They spit on him and knelt before him to honor him." +ከተዘባበቱበትም በኋላ ቀዩን ልብስ ገፈፉት፤ ልብሱንም አለበሱት፤ ሊሰቅሉትም ወሰዱት።የኢየሱስ መሰቀል,ወሶበ ተሣለቁ ላዕሌሁ ሰለብዎ ውእተ ሜላተ ወአልበስዎ አልባሲሁ ወወሰድዎ ኀበ ይሰቅልዎ።,"When they finished mocking him, they stripped him of the purple robe and put his own clothes back on him. Then they led him out to crucify him." +አንድ መንገድ አላፊም የአሌክስንድሮስና የሩፎስ አባት ስምዖን የተባለ የቀሬና ሰው ከገጠር ሲመጣ መስቀሉን ይሸከም ዘንድ አስገደዱት።,ወዐበጡ አሐደ ኀላፌ ፍኖት ስምዖንሃ ቀሬናዌ እትወቶ እምሐቅል ወውእቱ አቡሆሙ ለእለ እስክንድሮስ ወለሮፎስ ከመ ይጹር መስቀሎ።,"Simon, a man from Cyrene, Alexander and Rufus’ father, was coming in from the countryside. They forced him to carry his cross." +ትርጓሜውም የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሆን ጎልጎታ ወደተባለ ስፍራ ወሰዱት።,ወወሰድዎ ብሔረ ጎልጎታ ዘበትርጓሜሁ ይብልዎ መካነ ቀራንዮ።,"They brought Jesus to the place called Golgotha, which means Skull Place." +ከርቤም የተቀላቀለበትን የወይን ጠጅ እንዲጠጣ ሰጡት፤ እርሱ ግን አልተቀበለም።,ወወሀብዎ ይስተይ ወይነ ምስለ ከርቤ ቱሱሐ ወአበየ ሰትየ።በእንተ ስቅለቱ ለእግዚእ ኢየሱስ,"They tried to give him wine mixed with myrrh, but he didn’t take it." +ሰቀሉትም፤ ልብሱንም ማን ማን እንዲወስድ ዕጣ ተጣጥለው ተካፈሉ።,ወሰቀልዎ ወተዐፀዉ ዲበ አልባሲሁ ወተካፈሉ ዘከመ ይነሥኡ።,"They crucified him. They divided up his clothes, drawing lots for them to determine who would take what." +በሰቀሉትም ጊዜ ሦስት ሰዓት ነበረ።,ወሠለስቱ ሰዓት ውእቱ ጊዜ ይሰቅልዎ፤,It was nine in the morning when they crucified him. +የክሱ ጽሕፈትም “የአይሁድ ንጉሥ” የሚል ተጽፎ ነበር።,ወይብል መጽሐፈ ጌጋዩ ንጉሦሙ ለአይሁድ፤,"The notice of the formal charge against him was written, “The king of the Jews.”" +ከእርሱም ጋር ሁለት ወንበዴዎች አንዱን በቀኙ አንዱንም በግራው ሰቀሉ።,ወሰቀሉ ምስሌሁ ክልኤተ ፈያተ አሐደ በየማኑ ወአሐደ በፀጋሙ።,"They crucified two outlaws with him, one on his right and one on his left." +መጽሐፍም “ከዐመፀኞች ጋር ተቆጠረ፤” ያለው ተፈጸመ።,ወተፈጸመ መጽሐፍ ዘይቤ «ተኈለቈ ምስለ ገበርተ ዐመፃ።», +የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበርና “ዋ! ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም የምትሠራ፥,ወኀለፍትኒ ይፀርፉ ላዕሌሁ ወየሀውሱ ርእሶሙ ወይብልዎ ኦ ዘይነሥቶ ለቤተ መቅደስ ወበሠሉስ ዕለት የሐንጾ።,"People walking by insulted him, shaking their heads and saying, “Ha! So you were going to destroy the temple and rebuild it in three days, were you?" +ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን፡” አሉ።,አድኅን ርእሰከ ወረድ እመስቀልከ።,Save yourself and come down from that cross!” +እንዲሁም የካህናት አለቆች ደግሞ ከጻፎች ጋር እርስ በርሳቸው እየተዘባበቱ “ሌሎችን አዳነ፤ ራሱን ሊያድን አይችልም፤,ወከማሁ ሊቃነ ካህናትኒ ወጸሐፍት ይሣለቁ ላዕሌሁ ወይብልዎ ዘባዕደ ያድኅን ወርእሶ ኢይክል አድኅኖ።,"In the same way, the chief priests were making fun of him among themselves, together with the legal experts. “He saved others,” they said, “but he can’t save himself." +አይተን እናምን ዘንድ የእስራኤል ንጉሥ ክርስቶስ አሁን ከመስቀል ይውረድ፤” አሉ። ከእርሱም ጋር የተሰቀሉት ይነቅፉት ነበር።የኢየሱስ መሞት,እመሰ ክርስቶስ ውእቱ ንጉሠ እስራኤል ለይረድኬ ይእዜ እምነ መስቀሉ ንርአይ ወንእመን ቦቱ ወእለሂ ተሰቅሉ ምስሌሁ ይዘነጕጕዎ።በእንተ ሞቱ ዲበ ዕፀ መስቀል,"Let the Christ, the king of Israel, come down from the cross. Then we’ll see and believe.” Even those who had been crucified with Jesus insulted him." +ስድስት ሰዓትም በሆነ ጊዜ፥ እስከ ዘጠኝ ሰዓት በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።,ወሶበ ኮነ ጊዜ ቀትር ጸልመ ፀሐይ ወኵሉ ዓለም ጸልመ እስከ ተሱዐት ሰዓት።,From noon until three in the afternoon the whole earth was dark. +በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ “ኤሎሄ! ኤሎሄ! ላማ ሰበቅታኒ?” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ትርጓሜውም “አምላኬ! አምላኬ! ለምን ተውኸኝ?” ማለት ነው።,ወጊዜ ተሱዐት ሰዓት ገዐረ እግዚእ ኢየሱስ በዐቢይ ቃል ወይቤ ኤሎሄ ኤሎሄ ኤልማስ ላማ ሰበቅታኒ ዘበትርጓሜሁ ይብል አምላኪየ አምላኪየ ለምንት ኀደገኒ።,"At three, Jesus cried out with a loud shout, “Eloi, eloi, lama sabachthani,” which means, “My God, my God, why have you left me?”" +በዚያም ከቆሙት ሰዎች ሰምተው “እነሆ፥ ኤልያስን ይጠራል፤” አሉ።,ወቦ እለ ይቤሉ እምእለ ይቀውሙ ህየ ኤልያስሃ ይጼውዕ።,"After hearing him, some standing there said, “Look! He’s calling Elijah!”" +አንዱም ሮጦ ሆምጣጤ በሰፍነግ ሞላ በመቃም አድርጎ “ተዉ፤ ኤልያስ ሊያወርደው ይመጣ እንደ ሆነ እንይ፤” እያለ አጠጣው።,ወሮጸ አሐዱ ወመልአ ሰፍነገ ብሒአ ወአሰረ በኅለት ወአስተዮ ወይቤ ኅድጉ ንርአይ ለእመ ይመጽእ ኤልያስ ያውርዶ።,"Someone ran, filled a sponge with sour wine, and put it on a pole. He offered it to Jesus to drink, saying, “Let’s see if Elijah will come to take him down.”" +ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ነፍሱንም ሰጠ።,ወገዐረ እግዚእ ኢየሱስ በዐቢይ ቃል ወመጠወ ነፍሶ።,But Jesus let out a loud cry and died. +የቤተ መቅደስም መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ከሁለት ተቀደደ።,ወተሠጠ መንጦላዕተ ምኵራብ ለክልኤ እምላዕሉ እስከ ታሕቱ።,The curtain of the sanctuary was torn in two from top to bottom. +በዚያም በአንጻሩ የቆመ የመቶ አለቃ እንደዚህ ጮኾ ነፍሱን እንደ ሰጠ ባየ ጊዜ “ይህ ሰው በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነበረ፤” አለ።,ወርእዮ ሐራዊ ሊቀ ምእት ዘይቀውም መንጸረ ከመ ከመዝ ግዒሮ ሞተ ይቤ አማን ዝንቱ ብእሲ ወልደ እግዚአብሔር ውእቱ።,"When the centurion, who stood facing Jesus, saw how he died, he said, “This man was certainly God’s Son.”" +ሴቶችም ደግሞ በሩቅ ሆነው ይመለከቱ ነበር፤ ከእነርሱም በገሊላ ሳለ ይከተሉትና ያገለግሉት የነበሩ መግደላዊት ማርያም የታናሹ ያዕቆብና የዮሳም እናት ማርያም ሰሎሜም ነበሩ፤,ወሀለዋ አንስት ይቀውማ ወይኔጽራ እምርኁቅ ወውእቶን ማርያም መግደላዊት ወማርያም እንተ ያዕቆብ ዘይንእስ ወእሙ ለዮሳ ወሰሎሜ።,"Some women were watching from a distance, including Mary Magdalene and Mary the mother of James and Joses, and Salome." +ከእርሱም ጋር ወደ ኢየሩሳሌም የወጡ ሌሎች ብዙዎች ሴቶች ነበሩ።የኢየሱስ መቀበር,እለ ተለዋሁ እምገሊላ ወተልእካሁ ወባእዳትሂ ብዙኃት እለ ዐርጋ ምስሌሁ ኢየሩሳሌም።በእንተ ርደቱ ውስተ መቃብር,"When Jesus was in Galilee, these women had followed and supported him, along with many other women who had come to Jerusalem with him.Jesus’ burial" +አሁንም በመሸ ጊዜ የሰንበት ዋዜማ የሆነ የማዘጋጀት ቀን ስለ ነበረ፥,ወመስዮ ዐርብ አሜሃ በአተ ሰንበት ውእቱ።,"Since it was late in the afternoon on Preparation Day, just before the Sabbath," +የከበረ አማካሪ የሆነ የአርማትያስ ዮሴፍ መጣ፤ እርሱም ደግሞ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይጠባበቅ ነበር፤ ደፍሮም ወደ ጲላጦስ ገባና የኢየሱስን ሥጋ ለመነው።,መጽአ ዮሴፍ እምአርማትያስ ብእሲ ኄር ወጠቢብ ወውእቱ ይሴፎ መንግሥተ እግዚአብሔር ወተኀበለ ወቦአ ኀበ ጲላጦስ ወሰአለ ሥጋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ።,Joseph from Arimathea dared to approach Pilate and ask for Jesus’ body. +ጲላጦስም “አሁኑን እንዴት ሞተ?” ብሎ ተደነቀ፤ የመቶ አለቃውንም ጠርቶ “ከሞተ ቆይቶአልን?” ብሎ ጠየቀው፤,ወአንከረ ጲላጦስ ወይቤ እፎ ሞተ ወጸውዖ ለሐራዊ ወተስእሎ ወይቤሎ ወድአኑ ሞተ ወይቤ እወ ሞተ።,Pilate wondered if Jesus was already dead. He called the centurion and asked him whether Jesus had already died. +ከመቶ አለቃውም ተረድቶ በድኑን ለዮሴፍ ሰጠው።,ወአእሚሮ እምኀበ ሐራዊ ከመ ሞተ አዘዘ ይጸግውዎ ለዮሴፍ ሥጋሁ።,"When he learned from the centurion that Jesus was dead, Pilate gave the dead body to Joseph." +በፍታም ገዝቶ አውርዶም በበፍታ ከፈነው፤ ከዐለትም በተወቀረ መቃብር አኖረው፤ በመቃብሩ ደጃፍም ድንጋይ አንከባለለ።,ወተሣየጠ ዮሴፍ ሰንዱናተ ወአውረዶ ወገነዞ በሰንዱናት ወቀበሮ ውስተ መቃብር ሐዲስ ዘአውቀረ ውስተ ኰኵሕ ወአንኰርኰረ እብነ ውስተ አፈ መቃብር።,"He bought a linen cloth, took Jesus down from the cross, wrapped him in the cloth, and laid him in a tomb that had been carved out of rock. He rolled a stone against the entrance to the tomb." +መግደላዊትም ማርያም የዮሳም እናት ማርያም ወዴት እንዳኖሩት ይመለከቱ ነበር።,ወማርያም መግደላዊት ወማርያም እንተ ዮሳ ርእያ ኀበ ቀበርዎ።,Mary Magdalene and Mary the mother of Joses saw where he was buried. +ሰንበትም ካለፈ በኋላ መግደላዊት ማርያም የያዕቆብም እናት ማርያም ሰሎሜም መጥተው ሊቀቡት ሽቶ ገዙ።,ወሶበ ኀለፈት ሰንበት ማርያም መግደላዊት ወማርያም እንተ ያዕቆብ ወሰሎሜ ተሣየጣ አፈወ ከመ ይምጽኣ ወይቅብዓ ሥጋሁ።,"When the Sabbath was over, Mary Magdalene, Mary the mother of James, and Salome bought spices so that they could go and anoint Jesus’ dead body." +ከሳምንቱም በፊተኛው ቀን እጅግ በማለዳ ፀሐይ ከወጣ በኋላ ወደ መቃብር መጡ።,ወሖራ ወአንግሃ ጥቀ ሐዊረ ኀበ መቃብር በእሑድ ሰንበት ሶበ ሠረቀ ፀሓይ።,"Very early on the first day of the week, just after sunrise, they came to the tomb." +እርስ በርሳቸውም “ድንጋዩን ከመቃብር ደጃፍ ማን ያንከባልልልናል?” ይባባሉ ነበር፤,ወይቤላ በበይናቲሆን መኑ ይከሥታ ለነ ለእብን እምኆኅተ መቃብር።,"They were saying to each other, “Who’s going to roll the stone away from the entrance for us?”" +ድንጋዩ እጅግ ትልቅ ነበርና፤ አሻቅበውም አይተው ድንጋዩ ተንከባሎ እንደ ነበር ተመለከቱ።,ወረዊጾን ርእያሃ ለእብን ኀበ አንኰርኰረት ወዐባይ ይእቲ ጥቀ።,"When they looked up, they saw that the stone had been rolled away." +ወደ መቃብሩም ገብተው ነጭ ልብስ የተጐናጸፈ ጐልማሳ በቀኝ በኩል ተቀምጦ አዩና ደነገጡ።,ወበዊኦን ውስተ መቃብር ረከባ አሐደ ወሬዛ እንዘ ይነብር መንገለ የማን ወይለብስ አልባሰ ንጹሐ ወደንገፃ።,"Going into the tomb, they saw a young man in a white robe seated on the right side; and they were startled." +እርሱ ግን “አትደንግጡ፤ የተሰቀለውን የናዝሬቱን ኢየሱስን ትፈልጋላችሁ፤ ተነሥቶአል፤ በዚህ የለም፤ እነሆ፥ እርሱን ያኖሩበት ስፍራ።,ወይቤሎን መልአክ ኢትደንግፃ ኢየሱስሃኑ ናዝራዌ ዘተሰቅለ ተኀሥሣ ተንሥአ ወኢሀሎ ዝየሰ ወናሁ መካኑ ኀበ ተቀብረ።,"But he said to them, “Don’t be alarmed! You are looking for Jesus of Nazareth, who was crucified. He has been raised. He isn’t here. Look, here’s the place where they laid him." +ነገር ግን ሄዳችሁ ለደቀ መዛሙርቱ ለጴጥሮስም ‘ወደ ገሊላ ይቀድማችኋል፤ እንደ ነገራችሁ በዚያ ታዩታላችሁ፤’ ብላችሁ ንገሩአቸው፤” አላቸው።,ወባሕቱ ሑራ ወንግራሆሙ ለአርዳኢሁ ወለጴጥሮስ ከመ ይቀድሞሙ ገሊላ ወበህየ ይሬእይዎ በከመ ይቤሎሙ።,"Go, tell his disciples, especially Peter, that he is going ahead of you into Galilee. You will see him there, just as he told you.”" +መንቀጥቀጥና መደንገጥ ይዞአቸው ነበርና ወጥተው ከመቃብር ሸሹ፤ ይፈሩ ነበርና ለማንም አንዳች አልነገሩም። እነርሱም ያዘዛቸውን ሁሉ ���ጴጥሮስና ከእርሱ ጋር ላሉት በአጭሩ ተናገሩ። ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ራሱ ለዘላለም ድኅነት የሆነውን የማይለወጠውን ቅዱስ ወንጌል ከፀሐይ መውጫ እስከ መጥለቂያው ድረስ በእጃቸው ላከው።ኢየሱስ ለመግደላዊት ማርያም እንደታየ,ወወፅኣ እምነ መቃብር ወጐያ እስመ አኀዞን ረዓድ ወድንጋፄ ወኢነገራ ወኢለመኑሂ እስመ ፈርሃ ወኵሎ ዘአዘዞን ለጴጥሮስ ወለእሊኣሁ ፈጺሞን ነጊረ አስተርአዮሙ እግዚእነ እምድኅረ ተንሥአ እምዉታን። ወፈነዎሙ ይስብኩ እምሥራቀ ፀሓይ እስከ ዐረብ ለኵሉ ፍጥረት በወንጌል ቅዱስ ዘኢይማስን ለሕይወት ዘለዓለም።ዘከመ አስተርአየ እግዚእ ኢየሱስ ለብዙኃን,"Overcome with terror and dread, they fled from the tomb. They said nothing to anyone, because they were afraid.Endings Added Later[" +ከሳምንቱም በመጀመሪያው ቀን ማልዶ በተነሣ ጊዜ፥ አስቀድሞ ሰባት አጋንንት ላወጣላት ለመግደላዊት ማርያም ታየ።,ወተንሢኦ በጽባሕ በእሑድ ሰንበት አስተርአያ ቅድመ ለማርያም መግደላዊት እንተ እምኔሃ አውፅአ ሰብዐተ አጋንንተ።,"After Jesus rose up early on the first day of the week, he appeared first to Mary Magdalene, from whom he had cast out seven demons." +እርስዋ ሄዳ ከእርሱ ጋር ሆነው ለነበሩት ሲያዝኑና ሲያለቅሱ ሳሉ አወራችላቸው፤,ወይእቲ ሐዊራ ዜነወቶሙ ለእለ ምስሌሁ ሀለዉ ቀዲሙ እንዘ ሀለዉ ይላሕዉ ወይበክዩ።,"She went and reported to the ones who had been with him, who were mourning and weeping." +እነርሱም ሕያው እንደ ሆነ ለእርስዋም እንደ ታያት ሲሰሙ አላመኑም።ኢየሱስ ለሁለት ደቀ መዛሙርት እንደ ታየ,ወእሙንቱሂ ሶበ ሰምዑ ከመ አስተርአያ ወሕያው ውእቱ ኢአምንዋ።,"But even after they heard the news, they didn’t believe that Jesus was alive and that Mary had seen him." +ከዚህም በኋላ ከእነርሱ ለሁለቱ ወደ ባላገር ሲሄዱ በመንገድ በሌላ መልክ ተገለጠ፤,ወእምዝ አስተርአዮሙ ለክልኤቱ እምኔሆሙ በካልእ ራእይ እንዘ የሐውሩ ሐቅለ።,After that he appeared in a different form to two of them who were walking along in the countryside. +እነርሱም ሄደው ለሌሎቹ አወሩ፤ እነዚያንም ደግሞ አላመኑአቸውም።ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እንዲያስተምሩ መላኩ,ወሖሩ እሙንቱሂ ወዜነዉ ለቢጾሙ ወሎሙኒ ኢአምንዎሙ።,"When they returned, they reported it to the others, but they didn’t believe them." +ኋላም በማዕድ ተቀምጠው ሳሉ ለዐሥራ አንዱ ተገለጠ፤ ተነሥቶም ያዩትን ስላላመኑአቸው አለማመናቸውንና የልባቸውን ጥንካሬ ነቀፈ።,ወእምድኅረዝ ካዕበ እንዘ ይረፍቁ ዐሠርቱ ወአሐዱ አስተርአዮሙ ወገሠጾሙ በእንተ ኅጸተ አሚኖቶሙ ወግእዘ ጽንዐ ልቦሙ እስመ ለእለ ርእይዎ ከመ ተንሥአ ኢአምንዎሙ።,Finally he appeared to the eleven while they were eating. Jesus criticized their unbelief and stubbornness because they didn’t believe those who saw him after he was raised up. +እንዲህም አላቸው “ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ፤ ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ።,ወይቤሎሙ ሑሩ ውስተ ኵሉ ዓለም ወስብኩ ወንጌለ ለኵሉ ፍጥረት።,"He said to them, “Go into the whole world and proclaim the good news to every creature." +ያመነ የተጠመቀም ይድናል፤ ያላመነ ግን ይፈረድበታል።,ዘአምነ ወዘተጠምቀ ይድኅን ወዘሰ ኢአምነ ይደየን።,"Whoever believes and is baptized will be saved, but whoever doesn’t believe will be condemned." +ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ፤,ወዛቲ ተአምር ለእለ አምኑ በስምየ ትተልዎሙ በስመ ዚኣየ አጋንንተ ያወፅኡ ወበካልእ ልሳን ይትናገሩ ሐዲሳተ።,These signs will be associated with those who believe: they will throw out demons in my name. They will speak in new languages. +እባቦችን ይይዛሉ፤የሚገድልም ነገር ቢጠጡ አይጐዳቸውም፤ እጃቸውን በድውዮች ላይ ይጭናሉ፤ እነርሱም ይድናሉ።ኢየሱስ ወደ ሰማይ እንደ ዐረገ,ወአራዊተ ምድር ይእኅዙ በእደዊሆሙ ወአልቦ ዘያሐሥሞሙ ወዘሂ ይቀትል ሕም��� ለእመ ሰትዩ አልቦ ዘይነክዮሙ ወዲበ ድዉያን እደዊሆሙ ያነብሩ ወይሜጥኑ ወእሙንቱሂ ይትፌወሱ።በእንተ ዕርገቱ ለእግዚእ ኢየሱስ ውስተ ሰማይ,"They will pick up snakes with their hands. If they drink anything poisonous, it will not hurt them. They will place their hands on the sick, and they will get well.”" +ጌታ ኢየሱስም ከእነርሱ ጋር ከተናገረ በኋላ ወደ ሰማይ ዐረገ፤ በእግዚአብሔርም ቀኝ ተቀመጠ።,ወእግዚእነሰ ኢየሱስ እምድኅረ ተናገሮሙ ዐርገ ውስተ ሰማይ ወነበረ በየማነ እግዚአብሔር አቡሁ።,"After the Lord Jesus spoke to them, he was lifted up into heaven and sat down on the right side of God." +እነርሱም ወጥተው በየስፍራው ሁሉ ሰበኩ፤ ጌታም ከእነርሱ ጋር ይሠራ ነበር፤ በሚከተሉትም ምልክቶች ቃሉን ያጸና ነበር።,ወወፂኦሙ እሙንቱ ሰበኩ በኵለሄ እንዘ እግዚእ ይረድእ ወቃሎ ያጸንዕ በተአምር ዘይተሉ።መልአ ጽሕፈተ ብሥራቱ ለማርቆስ ወንጌላዊ አሐዱ እምሰብዓ ወክልኤቱ አርድእት ወኮነ ዘጸሐፎ በሀገረ ሮም በልሳነ አፍርንጊ እምድኅረ ዕርገቱ ለእግዚእነ በሥጋ ውስተ ሰማይ በዐሠርቱ ወአሐዱ ዓመት ወበአርባዕቱ ዓመተ መንግሥቱ ለቀላውዴዎስ ቄሳር።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,"But they went out and proclaimed the message everywhere. The Lord worked with them, confirming the word by the signs associated with them.]]" +ከጥቂት ቀን በኋላ ወደ ቅፍርናሆም ደግሞ ገብቶ በቤት እንደ ሆነ ተሰማ።,ወቦአ ካዕበ ሀገረ ቅፍርናሆም ወጐንድዮ ሕቀ ሰምዑ ሰብእ ዜናሁ ከመ ሀሎ ውስተ ቤት።,"After a few days, Jesus went back to Capernaum, and people heard that he was at home." +በደጅ ያለው ስፍራም እስኪጠባቸው ድረስ ብዙ ሰዎች ተሰበሰቡ፤ ቃሉንም ይነግራቸው ነበር።,ወተጋብኡ ኀቤሁ ብዙኃን ሰብእ እስከ ኢያገምሮሙ መካን ወኢኀበ ኆኅት ወኮነ ይነግሮሙ ቃሎ ለእለ መጽኡ ኀቤሁ።በእንተ መፃጕዕ,"So many gathered that there was no longer space, not even near the door. Jesus was speaking the word to them." +አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።,ወአምጽኡ ኀቤሁ ድዉየ መፃጕዐ ወይጸውርዎ በዐራት አርባዕቱ ዕደው።,"Some people arrived, and four of them were bringing to him a man who was paralyzed." +ስለ ሕዝቡም ብዛት ወደ እርሱ ማቅረብ ቢያቅታቸው እርሱ ያለበትን የቤቱን ጣራ አነሡ፤ ነድለውም ሽባው የተኛበትን አልጋ አወረዱ።,ወሶበ ስእኑ አብኦቶ ኀቤሁ እስመ ጽፉቅ ሰብእ ኀበ ሀሎ እግዚእ ኢየሱስ ዐርጉ ናሕሰ ወነሠቱ ጠፈረ ወአውረድዎ ምስለ ዐራቱ ዘዲቤሁ ይሰክብ ውእቱ መፃጕዕ።,"They couldn’t carry him through the crowd, so they tore off part of the roof above where Jesus was. When they had made an opening, they lowered the mat on which the paralyzed man was lying." +ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን “አንተ ልጅ! ኀጢአትህ ተሰረየችልህ፤” አለው።,ወርእዮ እግዚእ ኢየሱስ ሃይማኖቶሙ ይቤሎ ለውእቱ መፃጕዕ ወልድየ ተኀድገ ለከ ኀጢአትከ።,"When Jesus saw their faith, he said to the paralytic, “Child, your sins are forgiven!”" +ከጻፎችም አንዳንዶቹ በዚያ ተቀምጠው ነበር በልባቸውም “ይህ ሰው ስለ ምን እንደዚህ ያለ ስድብ ይናገራል?,ወሀለዉ ህየ ጸሐፍት ይነብሩ ወኀለዩ በልቦሙ።,"Some legal experts were sitting there, muttering among themselves," +ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ኀጢአት ሊያስተሰርይ ማን ይችላል፤” ብለው አሰቡ።,ወይቤሉ ምንትኑ ዝ ዘከመዝ ይነብብ ፅርፈተ ወመኑ ይክል ኀዲገ ኀጢአት ዘእንበለ አሐዱ እግዚአብሔር ።,“Why does he speak this way? He’s insulting God. Only the one God can forgive sins.” +ወዲያውም ኢየሱስ በልባቸው እንዲህ እንዳሰቡ በመንፈስ አውቆ እንዲህ አላቸው “በልባችሁ ይህን ስለ ምን ታስባላችሁ?,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ በመንፈሱ ከመ ከመዝ ይኄልዩ ወይቤሎሙ ለምንት ከመዝ ትኄልዩ በልብክሙ።,"Jesus immediately recognized what they were discussing, and he said to them, “Why do you fill your minds with these questions?" +ሽባውን ‘ኀጢአትህ ተሰረየችልህ፤’ ከማለት ወይስ ‘ተነሣ አልጋህንም ተሸከምና ሂድ፤’ ከማለት ማናቸው ይቀላል?,ምንት ይቀልል እምብሂሎቱ ለዝ መፃጕዕ ተኀድገ ለከ ኀጢአትከ ወእምብሂሎቱ ተንሥእ ወንሣእ ዐራተከ ወሑር በእገሪከ።,"Which is easier—to say to a paralyzed person, ‘Your sins are forgiven,’ or to say, ‘Get up, take up your bed, and walk’?" +ነገር ግን ለሰው ልጅ በምድር ላይ ኀጢአትን ሊያስተሰርይ ሥልጣን እንዳለው እንድታውቁ፤”,ከመ ታእምሩ ከመ ብዉሕ ሎቱ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ይኅድግ ኀጢአተ በዲበ ምድር።,"But so you will know that the Human One has authority on the earth to forgive sins”—he said to the man who was paralyzed," +ሽባውን “አንተን እልሃለሁ፥ ተነሣ፤ አልጋህን ተሸከምና ወደ ቤትህ ሂድ፤” አለው።,ወካዕበ ይቤሎ ለውእቱ ድዉይ ለከ እብለከ ተንሥእ ወንሣእ ዐራተከ ወእቱ ቤተከ።,"“Get up, take your mat, and go home.”" +ተነሥቶም ወዲያው አልጋውን ተሸክሞ በሁሉ ፊት ወጣ፤ ስለዚህም ሰዎች ሁሉ ተገረሙና “እንዲህ ያለ ከቶ አላየንም፤” ብለው እግዚአብሔርን አከበሩ።የሌዊ መጠራት,ወተንሥአ ሶቤሃ ወነሥአ ዐራቶ ወወፅአ በቅድመ ኵሉ ሰብእ ወደንገፁ ኵሎሙ ወአእኰትዎ ለእግዚአብሔር ወይቤሉ ግሙራ ኢርኢነ ዘከመዝ።,"Jesus raised him up, and right away he picked up his mat and walked out in front of everybody. They were all amazed and praised God, saying, “We’ve never seen anything like this!”Eating with sinners" +ደግሞም በባሕር አጠገብ ወጣ፤ ሕዝቡም ሁሉ ወደ እርሱ መጡና አስተማራቸው።,ወእምዝ ሖረ እግዚእ ኢየሱስ ካዕበ መንገለ ጽንፈ ባሕር ወሖሩ ኀቤሁ ኵሉ ሕዝብ ወመሀሮሙ።በእንተ ሌዊ መጸብሓዊ,"Jesus went out beside the lake again. The whole crowd came to him, and he began to teach them." +ሲያልፍም በመቅረጫው ተቀምጦ የነበረውን የእልፍዮስን ልጅ ሌዊን አየና “ተከተለኝ፤” አለው። ተነሥቶም ተከተለው።,ወኀሊፎ እምህየ ርእዮ ለሌዊ ወልደ እልፍዮስ እንዘ ይነብር ኀበ ምጽባሕ ወይቤሎ ትልወኒ ወተንሥአ ወተለዎ።,"As he continued along, he saw Levi, Alphaeus’ son, sitting at a kiosk for collecting taxes. Jesus said to him, “Follow me.” Levi got up and followed him." +በቤቱም በማዕድ ተቀምጦ ሳለ፥ ብዙ ቀራጮችና ኀጢአተኞች ከኢየሱስና ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተቀመጡ፤ ብዙ ነበሩ፤ ይከተሉትም ነበር።,ወእምዝ መስሐ በቤቱ እግዚእ ኢየሱስ ወብዙኃን ኃጥኣን ወመጸብሓን ረፈቁ ምስለ እግዚእ ኢየሱስ ወአርዳኢሁ ወብዙኃን እሙንቱ እለ ተለውዎ።,"Jesus sat down to eat at Levi’s house. Many tax collectors and sinners were eating with Jesus and his disciples. Indeed, many of them had become his followers." +ጻፎችና ፈሪሳውያንም ከቀራጮችና ከኀጢአተኞች ጋር ሲበላ አይተው ለደቀ መዛሙርቱ “ከቀራ ጮችና ከኀጢአተኞች ጋር የሚበላና የሚጠጣ ስለ ምንድር ነው?” አሉ።,ወጸሐፍት ወፈሪሳውያን ርእዮሙ ከመ ይበልዕ ወይሰቲ ምስለ ኃጥኣን ወመጸብሓን ይቤልዎሙ ለአርዳኢሁ ለምንት ይበልዕ ወይሰቲ ሊቅክሙ ምስለ ኃጥኣን ወመጸብሓን።,"When some of the legal experts from among the Pharisees saw that he was eating with sinners and tax collectors, they asked his disciples, “Why is he eating with sinners and tax collectors?”" +ኢየሱስም ሰምቶ “ሕመምተኞች እንጂ ብርቱዎች ባለ መድኃኒት አያስፈልጋቸውም፤ ኀጢአተኞችን እንጂ ጻድቃንን ልጠራ አልመጣሁም፤” አላቸው።ስለጾም የቀረበ ጥያቄ,ወሰሚዖ እግዚእ ኢየሱስ ይቤሎሙ ሕሙማን ይፈቅድዎ ለዐቃቤ ሥራይ ወአኮ ጥዑያን ኃጥኣነ እጸውዕ መጻእኩ ወአኮ ጻድቃነ።በእንተ ጾም,"When Jesus heard it, he said to them, “Healthy people don’t need a doctor, but sick people do. I didn’t come to call righteous people, but sinners.”When to fast" +የዮሐንስ ደቀ መዛሙርትና ፈሪሳውያን ይጾሙ ነበር። መጥተውም “የዮሐንስና የፈሪሳውያን ደቀ መዛሙርት የሚጾሙት የአንተ ደቀ መዛሙርት ግን የማይጾሙት ስለ ምንድር ነው?” አሉት።,ወአርዳኢሁሰ ለዮሐንስ ወእለሂ ፈሪሳውያን ኮኑ ይጸውሙ ወመጽኡ ወይ���ልዎ አርዳኢሁ ለዮሐንስ ወአርዳኢሆሙ ለፈሪሳውያን ይጸውሙ ወአርዳኢከሰ በእፎ ኢይጸውሙ።,"John’s disciples and the Pharisees had a habit of fasting. Some people asked Jesus, “Why do John’s disciples and the Pharisees’ disciples fast, but yours don’t?”" +ኢየሱስም አላቸው “ሙሽራው ከእነርሱ ጋር ሳለ ሚዜዎች ሊጾሙ ይችላሉን? ሙሽራው ከእነርሱ ጋር ሳለ ሊጾሙ አይችሉም።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ይክሉኑ ደቂቁ ለመርዓዊ ጸዊመ አምጣነ ሀሎ መርዓዊ ምስሌሆሙ።,"Jesus said, “The wedding guests can’t fast while the groom is with them, can they? As long as they have the groom with them, they can’t fast." +ነገር ግን ሙሽራው ከእነርሱ የሚወሰድበት ወራት ይመጣል፤ በዚያ ወራትም ይጾማሉ።,ወባሕቱ ይበጽሕ መዋዕል አመ ይነሥእዎ ለመርዓዊ እምኔሆሙ ወይእተ አሚረ ይጸውሙ።,"But the days will come when the groom will be taken away from them, and then they will fast." +በአረጀ ልብስ አዲስ እራፊ የሚጥፍ የለም፤ ቢደረግ ግን፥ አዲሱ መጣፊያ አሮጌውን ይቦጭቀዋል፤ መቀደዱም የባሰ ይሆናል።,ወአልቦ ዘይጠቅብ ግምደ ድርግሐ ውስተ ሥጠተ ልብስ ብሉይ ወእመአኮሰ ያነቅዖ ጥቅበቱ ሐዲስ ለብሉይ ወያዐብዮ ለሥጠቱ።,"“No one sews a piece of new, unshrunk cloth on old clothes; otherwise, the patch tears away from it, the new from the old, and makes a worse tear." +በአረጀ አቁማዳም አዲስ የወይን ጠጅ የሚያኖር የለም፤ ቢደረግ ግን፥ የወይን ጠጁ አቁማዳውን ያፈነዳል፤ የወይኑም ጠጅ ይፈሳል፤ አቁማዳውም ይጠፋል፤ አዲሱን የወይን ጠጅ ግን በአዲስ አቁማዳ ያኖራሉ።”ስለ ሰንበት የቀረበ ጥያቄ,ወአልቦ ዘይወዲ ወይነ ሐዲሰ ውስተ ዝቅ ብሉይ እስመ ያነቅዖ ወይን ሐዲስ ለዝቅ ብሉይ ወወይኑሂ ይትከዐው ወዝቁሂ ይትኀጐል ወለወይንሰ ሐዲስ ውስተ ዝቅ ሐዲስ ይወድይዎ።በእንተ ሰንበት,"No one pours new wine into old leather wineskins; otherwise, the wine would burst the wineskins and the wine would be lost and the wineskins destroyed. But new wine is for new wineskins.”Scripture and the Sabbath" +በሰንበትም በእርሻ መካከል ሲያልፍ ደቀ መዛሙርቱ እየሄዱ እሸት ይቀጥፉ ጀመር።,ወእምዝ ካዕበ ወፈረ እግዚእ ኢየሱስ በሰንበት እንተ ገራውህ ወአርዳኢሁኒ ምስሌሁ ወአኀዙ ይምሐዉ ሰዊተ ወይጺሑ ሎቱ ፍኖተ።,"Jesus went through the wheat fields on the Sabbath. As the disciples made their way, they were picking the heads of wheat." +ፈሪሳውያንም “እነሆ፥ በሰንበት ያልተፈቀደውን ስለ ምን ያደርጋሉ?” አሉት።,ወይቤልዎ ፈሪሳውያን ርኢ ዘይገብሩ አርዳኢከ ዘኢይከውን ገቢረ በሰንበት።,"The Pharisees said to Jesus, “Look! Why are they breaking the Sabbath law?”" +እርሱም “ዳዊት ባስፈለገውና በተራበ ጊዜ፥ እርሱ አብረውት ከነበሩት ጋር ያደረገውን፥,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ግሙራ ኢያንበብክሙኑ ዘገብረ ዳዊት አመ ርኅበ ውእቱኒ ወእለሂ ምስሌሁ።,"He said to them, “Haven’t you ever read what David did when he was in need, when he and those with him were hungry?" +አብያተር ሊቀ ካህናት በነበረ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ቤት እንደ ገባ፥ ከካህናት በቀር መብላት ያልተፈቀደውን የመሥዋዕትን እንጀራ እንደ በላ፥ ከእርሱም ጋር ለነበሩት እንደ ሰጣቸው ከቶ አላነበባችሁምን?” አላቸው።,ዘከመ ቦአ ቤተ እግዚአብሔር እንዘ አብያታር ሊቀ ካህናት ወበልዐ ኅብስተ መሥዋዕት ዘኢይከውኖ ለበሊዕ ዘእንበለ ለካህናት ለባሕቲቶሙ ወወሀቦሙ ለእለ ምስሌሁ።,"During the time when Abiathar was high priest, David went into God’s house and ate the bread of the presence, which only the priests were allowed to eat. He also gave bread to those who were with him.”" +ደግሞ “ሰንበት ስለ ሰው ተፈጥሮአል እንጂ ሰው ስለ ሰንበት አልተፈጠረም፤,ወይቤሎሙ ሰንበትሰ በእንተ ሰብእ ተፈጥረት ወአኮ ሰብእ በእንተ ሰንበት።,"Then he said, “The Sabbath was created for humans; humans weren’t created for the Sabbath." +እንዲሁም የሰው ልጅ ለሰንበት እንኳ ጌታዋ ነው፤” አላቸው።,ወወልደ ዕጓለ እመሕያው ውእቱ ��ግዚኣ ለሰንበት።,This is why the Human One is Lord even over the Sabbath.” +ደግሞም ወደ ምኵራብ ገባ፤ በዚያም እጁ የሰለለች ሰው ነበር፤,ወቦአ ካዕበ ምኵራበ በሰንበት ወሀሎ ህየ ብእሲ ዘየብሰት እዴሁ።,Jesus returned to the synagogue. A man with a withered hand was there. +ሊከሱትም በሰንበት ይፈውሰው እንደ ሆነ ይጠባበቁት ነበር።,ወይትዐቀብዎ ለእመ ይፌውሶ በሰንበት ከመ ያስተዋድይዎ።,"Wanting to bring charges against Jesus, they were watching Jesus closely to see if he would heal on the Sabbath." +እጁ የሰለለችውንም ሰው “ተነሥተህ ወደ መካከል ና፤” አለው።,ወይቤሎ ለውእቱ ብእሲ ዘፅውስት እዴሁ ተንሥእ ወቁም ማእከለ።,"He said to the man with the withered hand, “Step up where people can see you.”" +“በሰንበት በጎ ማድረግ ተፈቅዶአልን? ወይስ ክፉ? ነፍስ ማዳን ወይስ መግደል?” አላቸው፤ እነርሱም ዝም አሉ።,ወይቤሎሙ ይከውንኑ በሰንበት ገቢረ ሠናይ አው ገቢረ እኩይ አሕይዎ ነፍስኑ፥ ወሚመ ቀቲል ወአርመሙ።,"Then he said to them, “Is it legal on the Sabbath to do good or to do evil, to save life or to kill?” But they said nothing." +ስለ ልባቸውም ድንዛዜ አዝኖ ዙሪያውን እየተመለከተ በቍጣ አያቸው፤ ሰውየውንም “እጅህን ዘርጋ፤” አለው። ዘረጋትም፤ እጁም ዳነች።,ወነጸሮሙ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይትመዐዕ ወይቴክዝ በእንተ ዑረተ ልቦሙ ወይቤሎ ለውእቱ ብእሲ ስፋሕ እዴከ ወሰፍሐ እዴሁ ወሐይወት ወኮነት ከመ ካልእታ ።,"Looking around at them with anger, deeply grieved at their unyielding hearts, he said to the man, “Stretch out your hand.” So he did, and his hand was made healthy." +ፈሪሳውያንም ወጥተው ወዲያው እንዴት አድርገው እንዲያጠፉት ከሄሮድስ ወገን ጋር ተማከሩበት።ሕዝቡ በባሕሩ አጠገብ እንደተሰበቡ,ወወፂኦሙ ፈሪሳውያን ምስለ ሰብአ ሄሮድስ ተማከሩ ከመ ይቅትልዎ።በእንተ ካልኣን ተአምራት,"At that, the Pharisees got together with the supporters of Herod to plan how to destroy Jesus.Healing and throwing demons out" +ኢየሱስም ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ወደ ባህር ፈቀቅ አለ፤ ከገሊላ የመጡም ብዙ ሰዎች ተከተሉት፤,ወተግኅሠ እግዚእ ኢየሱስ ምስለ አርዳኢሁ መንገለ ባሕር ወተለውዎ ብዙኃን ጥቀ እምገሊላ ወእምይሁዳ።,"Jesus left with his disciples and went to the lake. A large crowd followed him because they had heard what he was doing. They were from Galilee," +እንዴት ትልቅ ነገርም እንዳደረገ ሰምተው ብዙ ሰዎች ከይሁዳ ከኢየሩሳሌምም ከኤዶምያስም ከዮርዳኖስ ማዶም ከጢሮስና ከሲዶና ምድርም ወደ እርሱ መጡ።,ወእምኢየሩሳሌም ወእምኤዶምያስ ወእማዕዶተ ዮርዳኖስ ወእምጢሮስ ወእምሲዶና ወብዙኃን ጥቀ መጽኡ ኀቤሁ ሰሚዖሙ ኵሎ ዘገብረ።,"Judea, Jerusalem, Idumea, beyond the Jordan, and the area surrounding Tyre and Sidon." +ሰዎቹም እንዳያጋፉት ታንኳን ያቆዩለት ዘንድ ደቀ መዛሙርቱን አዘዛቸው፤,ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ያጽንሑ ሎቱ ሐመረ ከመ ኢይትጋፍዕዎ ሰብእ።,Jesus told his disciples to get a small boat ready for him so the crowd wouldn’t crush him. +ብዙ ሰዎችን አድኖ ነበርና፥ ስለዚህም ሥቃይ ያለባቸው ሁሉ እንዲዳስሱት ይወድቁበት ነበር።,እስመ ለብዙኃን አሕየዎሙ ወኮኑ ይትጋፍዕዎ እስከ ይወድቁ ዲቤሁ ወያስተበቍዕዎ ከመ ይግሥሥዎ ኵሎሙ ሕሙማን።,He had healed so many people that everyone who was sick pushed forward so that they could touch him. +ርኵሳን መናፍስትም ባዩት ጊዜ በፊቱ ተደፍተው “አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤” እያሉ ጮኹ።,ወእለሂ እኁዛነ አጋንንት ርኩሳን እምከመ ርእይዎ ይሰግዱ ሎቱ ወይጸርሑ እንዘ ይብሉ አንተ ውእቱ ወልደ እግዚአብሔር ።,"Whenever the evil spirits saw him, they fell down at his feet and shouted, “You are God’s Son!”" +እንዳይገልጡትም በጣም አዘዛቸው።ስለ ዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት መመረጥ,ወብዙኀ ይጌሥጾሙ ከመ ገሃደ ኢይረስይዎ።በእንተ ኅርየቶሙ ለሐዋርያት,But he strictly ordered them not to reveal who he was.Jesus appoints twelve apostles +ወደ ተራራም ወጣ፤ ራሱ�� የወደዳቸውን ወደ እርሱ ጠራ፤ ወደ እርሱም ሄዱ።,ወዐርገ ደብረ ወጸውዐ እለ ፈቀደ ወሖሩ ኀቤሁ።,"Jesus went up on a mountain and called those he wanted, and they came to him." +ከእርሱም ጋር እንዲኖሩና ለመስበክ እንዲልካቸው፥,ወኀረየ ዐሠርተ ወክልኤተ ወሰመዮሙ ሐዋርያተ ወረሰዮሙ ከመ የሀልዉ ምስሌሁ ወይፈንዎሙ ይስብኩ።,"He appointed twelve and called them apostles. He appointed them to be with him, to be sent out to preach," +ድውዮችንም ሊፈውሱ አጋንንትንም ሊያወጡ ሥልጣን ይሆንላቸው ዘንድ ዐሥራ ሁለት አደረገ፤,ወአብሖሙ ያውፅኡ አጋንንተ ወይፈውሱ ድዉያነ።,and to have authority to throw out demons. +ስምዖንንም ጴጥሮስ ብሎ ሰየመው፤,ወሰመዮሙ በበ አስማቲሆሙ ወሰመዮ ለስምዖን ጴጥሮስ።,"He appointed twelve: Peter, a name he gave Simon;" +የዘብዴዎስንም ልጅ ያዕቆብን የያዕቆብንም ወንድም ዮሐንስን ቦአኔርጌስ ብሎ ሰየማቸው፤ የነጎድጓድ ልጆች ማለት ነው፤,ወለያዕቆብ ወልደ ዘብዴዎስ ወለዮሐንስ እኍሁ ሰመዮሙ ቦአኔርጌስ ደቂቀ ነጐድጓድ ብሂል።,"James and John, Zebedee’s sons, whom he nicknamed Boanerges, which means “sons of Thunder”;" +እንድርያስንም ፊልጶስንም በርተሎሜውስንም ማቴዎስንም ቶማስንም የእልፍዮስን ልጅ ያዕቆብንም ታዴዎስንም ቀነናዊውንም ስምዖንን፥,ወእንድርያስ ወፊልጶስ ወበርተሎሜዎስ ወማቴዎስ ወቶማስ ወያዕቆብ ወልደ እልፍዮስ ወታዴዎስ ወስምዖን ቀነናዊ።,"and Andrew; Philip; Bartholomew; Matthew; Thomas; James, Alphaeus’ son; Thaddaeus; Simon the Cananaean;" +አሳልፎ የሰጠውንም የአስቆሮቱን ይሁዳን።የጸሐፍት ከንቱ ወሬ,ወይሁዳ አስቆሮታዊ ዘአግብኦ።,"and Judas Iscariot, who betrayed Jesus.Misunderstandings about Jesus" +ወደ ቤትም መጡ፤ እንጀራም መብላት ስንኳ እስኪሳናቸው ድረስ እንደ ገና ብዙ ሰዎች ተሰበሰቡ።,ወበዊኦ ቤተ መጽኡ ካዕበ አሕዛብ ብዙኃን እስከ ኢያበውሕዎ ይብላዕ እክለ።በእንተ ዘይቤልዎ በብዔል ዜቡል ያወፅእ አጋንንተ,Jesus entered a house. A crowd gathered again so that it was impossible for him and his followers even to eat. +ዘመዶቹም ሰምተው “አበደ” ብለዋልና ሊይዙት ወጡ።,ወሰሚዖሙ አዝማዲሁ መጽኡ የአኀዝዎ እስመ ስሕወ ልቡ ይቤልዎሙ።,"When his family heard what was happening, they came to take control of him. They were saying, “He’s out of his mind!”" +ከኢየሩሳሌም የወረዱ ጻፎችም “ብዔል ዜቡል አለበት፤” ደግሞ “በአጋንንት አለቃ አጋንንትን ያወጣል፤” ብለው ተናገሩ።,ወጸሐፍትኒ እለ ወረዱ እምኢየሩሳሌም ይቤሉ ብዔል ዜቡል አኀዞ ወበመልአኮሙ ለአጋንንት ያወፅኦሙ ለአጋንንት።,"The legal experts came down from Jerusalem. Over and over they charged, “He’s possessed by Beelzebul. He throws out demons with the authority of the ruler of demons.”" +እነርሱንም ወደ እርሱ ጠርቶ በምሳሌ አላቸው “ሰይጣን ሰይጣንን ሊያወጣው እንዴት ይችላል?,ወጸውዖሙ እግዚእ ኢየሱስ ወመሰለ ሎሙ ወይቤሎሙ እፎ ይክል ሰይጣን ለሰይጣን አውፅኦቶ።,When Jesus called them together he spoke to them in a parable: “How can Satan throw Satan out? +መንግሥትም እርስ በርስዋ ከተለያየች ያች መንግሥት ልትቆም አትችልም፤,ወመንግሥትኒ ዘበበይናቲሃ ትትናፈቅ ኢትቀውም ይእቲ መንግሥት።,A kingdom involved in civil war will collapse. +ቤትም እርስ በርሱ ከተለያየ ያ ቤት ሊቆም አይችልም።,ወእመኒ ቤት ተናፈቀት በበይናቲሃ ኢትቀውም ይእቲ ቤት።,And a house torn apart by divisions will collapse. +ሰይጣንም ራሱን ተቃውሞ ከተለያየ፥ መጨረሻ ይሆንበታል እንጂ ሊቆም አይችልም።,ወሰይጣንሂ ለእመ ተንሥአ በበይናቲሁ ወተናፈቀ ኢይቀውም አላ ማኅለቅተ ይረክብ።,"If Satan rebels against himself and is divided, then he can’t endure. He’s done for." +ነገር ግን አስቀድሞ ኀይለኛውን ሳያስር ወደ ኀይለኛው ቤት ገብቶ ዕቃውን ሊበዘብዝ የሚችል የለም፤ ከዚያም ወዲያ ቤቱን ይበዘብዛል።,ወአልቦ ዘይክል በዊአ ቤተ ኀያል ወበርብሮተ ንዋዩ ለእመ ኢቀደ��� አሲሮቶ ለኀያል ወእምዝ ይበረብር ቤቶ።,No one gets into the house of a strong person and steals anything without first tying up the strong person. Only then can the house be burglarized. +“እውነት እላችኋለሁ፤ ለሰው ልጆች ኀጢአት ሁሉ የሚሳደቡትም ስድብ ሁሉ ይሰረይላቸዋል፤,አማን እብለክሙ ኵሉ ኀጢአት ወፅርፈት ይትኀደግ ለዕጓለ እመሕያው።,"I assure you that human beings will be forgiven for everything, for all sins and insults of every kind." +በመንፈስ ቅዱስ ላይ የሚሳደብ ሁሉ ግን የዘላለም ኀጢአት ዕዳ ይሆንበታል እንጂ ለዘላለም አይሰረይለትም።”,ወዘሰ ፀረፈ ዲበ መንፈስ ቅዱስ ኢይትኀደግ ሎቱ ለዓለም ወይትኴነን በደይን ለዝሉፉ።,But whoever insults the Holy Spirit will never be forgiven. That person is guilty of a sin with consequences that last forever.” +“ርኵስ መንፈስ አለበት፤” ይሉ ነበርና።ስለ ኢየሱስ እናት እና ወንድሞቹ,እስመ ይቤሉ ጋኔን ርኩስ አኀዞ።,"He said this because the legal experts were saying, “He’s possessed by an evil spirit.”" +እናቱና ወንድሞቹም መጡ፤ በውጭም ቆመው ወደ እርሱ ልከው አስጠሩት።,ወመጽኡ እሙ ወአኀዊሁ ወቆሙ አፍኣ ወለአኩ ኀቤሁ ይጸውዕዎ።,"His mother and brothers arrived. They stood outside and sent word to him, calling for him." +ብዙ ሰዎችም በዙሪያው ተቀምጠው ነበሩና “እነሆ፥ እናትህ ወንድሞችህም በውጭ ቆመው ይፈልጉሃል፤” አሉት።,ወይነብሩ ሰብእ ብዙኃን ምስሌሁ ወይቤልዎ ነዮሙ እምከኒ ወአኀዊከኒ አፍኣ ይቀውሙ ወየኀሥሡከ።,"A crowd was seated around him, and those sent to him said, “Look, your mother, brothers, and sisters are outside looking for you.”" +መልሶም “እናቴ ማን ናት? ወንድሞቼስ እነ ማን ናቸው?” አላቸው።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ መኑ ይእቲ እምየ ወእለ መኑ እሙንቱ አኀውየ።,"He replied, “Who is my mother? Who are my brothers?”" +በዙሪያው ተቀምጠው ወደ ነበሩትም ተመለከተና “እነሆ እናቴ ወንድሞቼም።,ወነጸሮሙ ለእለ ይነብሩ ዐውዶ ወይቤ ነዮሙ እምየኒ ወአኀውየኒ።,"Looking around at those seated around him in a circle, he said, “Look, here are my mother and my brothers." +የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ሁሉ፥ እርሱ ወንድሜ ነው፤ እኅቴም፤ እናቴም፤” አለ።,እስመ ኵሉ ዘይገብር ፈቃዶ ለእግዚአብሔር ውእቱ እኍየኒ ወእኅትየኒ ወእምየኒ።,"Whoever does God’s will is my brother, sister, and mother.”" +ደግሞም በባሕር ዳር ሊያስተምር ጀመረ። እጅግ ብዙ ሰዎችም ወደ እርሱ ስለ ተሰበሰቡ እርሱ በታንኳ ገብቶ በባሕር ላይ ተቀመጠ፤ ሕዝቡም ሁሉ በባሕር ዳር በምድር ላይ ነበሩ።,ወአኀዘ ካዕበ ይምሀሮሙ ለአሕዛብ እንተ መንገለ ባሕር ወተጋብኡ ኀቤሁ ብዙኃን ሰብእ እስከ ሶበ የዐርግ ውስተ ሐመር ወይነብር ውስተ ባሕር ወኵሉ ሰብእ ውስተ ምድር ይቀውሙ።በእንተ ምሳሌ ዘርዕ,Jesus began to teach beside the lake again. Such a large crowd gathered that he climbed into a boat there on the lake. He sat in the boat while the whole crowd was nearby on the shore. +በምሳሌም ብዙ ያስተምራቸው ነበር፤ በትምህርቱም አላቸው።,ወመሀሮሙ ወመሰለ ሎሙ ብዙኀ ወይቤሎሙ እንዘ ይሜህሮሙ።,"He said many things to them in parables. While teaching them, he said," +“ስሙ! እነሆ፥ ዘሪ ሊዘራ ወጣ።,ስምዑ ወፈረ ዘይዘርዕ ይዝራዕ።,“Listen to this! A farmer went out to scatter seed. +ሲዘራም አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀና ወፎች መጥተው በሉት።,ወእንዘ ይዘርዕ ቦ ዘወድቀ ውስተ ፍኖት ወመጽኡ አዕዋፍ ወበልዕዎ።,"As he was scattering seed, some fell on the path; and the birds came and ate it." +ሌላውም ብዙ መሬት በሌለበት በጭንጫ ላይ ወደቀና ጥልቅ መሬት ስላልነበረው ወዲያው በቀለ፤,ወቦ ዘወድቀ ውስተ ኰኵሕ ኀበ አልቦ መሬት ብዙኅ ወፍጡነ በቈለ እስመ አልቦ ዕመቅ ለመሬቱ።,Other seed fell on rocky ground where the soil was shallow. They sprouted immediately because the soil wasn’t deep. +ፀሐይም ሲወጣ ጠወለገ፤ ሥርም ስላልነበረው ደረቀ።,ወሠሪቆ ፀሓይ አውዐዮ እስመ ኢኮነ ዕሙቀ መሬቱ ወአልቦ ሥርው ወየብሰ።,"When the sun came up, it scorched the plants; and they dried up because they had no roots." +ሌላውም በእሾህ መካከል ወደቀ፤ እሾህም ወጣና አነቀው፤ ፍሬም አልሰጠም።,ወቦ ዘወድቀ ውስተ ሦክ ወኀነቆ ሦክ ወኢፈረየ።,"Other seed fell among thorny plants. The thorny plants grew and choked the seeds, and they produced nothing." +ሌላውም በመልካም መሬት ላይ ወደቀና ወጥቶ አድጎ ፍሬ ሰጠ፤ አንዱም ሠላሳ አንዱም ስድሳ አንዱም መቶ አፈራ።,ወቦ ዘወድቀ ውስተ ምድር ሠናይት ወበቈለ ወልህቀ ወፈረየ ወወሀበ ፍሬ ቦ ዘሠላሳ ወቦ ዘስሳ ወቦ ዘምእት።,"Other seed fell into good soil and bore fruit. Upon growing and increasing, the seed produced in one case a yield of thirty to one, in another case a yield of sixty to one, and in another case a yield of one hundred to one.”" +የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ፤” አለ።,ወይቤ ዘቦ ዕዝን ሰሚዐ ለይስማዕ።,"He said, “Whoever has ears to listen should pay attention!”Jesus explains his parable" +ብቻውንም በሆነ ጊዜ በዙሪያው የነበሩት ከዐሥራ ሁለቱ ጋር ስለ ምሳሌው ጠየቁት።,ወሶበ ተባሕተወ ተስእልዎ እሊኣሁ ምስለ ዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ ምሳሌሁ።,"When they were alone, the people around Jesus, along with the Twelve, asked him about the parables." +-,ወይቤሎሙ ለክሙ ተውህበ ታእምሩ ምሥጢራ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ወለእለሰ አፍኣ በምሳሌ ኵሉ ይከውኖሙ።,"He said to them, “The secret of God’s kingdom has been given to you, but to those who are outside everything comes in parables." +እንዲህም አላቸው “ለእናንተ የእግዚአብሔርን መንግሥት ምሥጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋል፤ በውጭ ላሉት ግን፥‘አይተው እንዲያዩ እንዳይመለከቱም፤ሰምተውም እንዲሰሙ እንዳያስተውሉም፤እንዳይመለሱ ኀጢአታቸውም እንዳይሰረይላቸው’ነገር ሁሉ በምሳሌ ይሆንባቸዋል።”,ከመ ርእየ ይርአዩ ወኢያእምሩ ወሰሚዐ ይስምዑ ወኢይለብዉ ከመ ኢይነስሑ ወኢይሣሀሎሙ ወኢይትኀደግ ሎሙ ኀጢአቶሙ።,"This is so that they can look and see but have no insight, and they can hear but not understand. Otherwise, they might turn their lives around and be forgiven." +አላቸውም “ይህን ምሳሌ አታውቁምን? እንዴትስ ምሳሌዎቹን ሁሉ ታውቃላችሁ?,ወይቤሎሙ ኢተአምሩኑ ዛተ ምሳሌ እፎ እንከ ተአምሩ ኵሎ አምሳለ።,“Don’t you understand this parable? Then how will you understand all the parables? +ዘሪው ቃሉን ይዘራል። ቃልም በተዘራበት በመንገድ ዳር የሆኑት እነዚህ ናቸው፤,ዘይዘርዕሰ ቃለ እግዚአብሔር ይዘርዕ።,The farmer scatters the word. +በሰሙት ጊዜም ሰይጣን ወዲያው መጥቶ በልባቸው የተዘራውን ቃል ይወስዳል።,ወእሉ እሙንቱ እለ ውስተ ፍኖት ኀበ ተዘርዐ ቃል ወእምከመ ሰምዑ ቃለ ይመጽእ ሰይጣን ሶቤሃ ወይነሥእ እምልቦሙ ቃለ ዘተዘርዐ።,"This is the meaning of the seed that fell on the path: When the word is scattered and people hear it, right away Satan comes and steals the word that was planted in them." +እንዲሁም በጭንጫ ላይ የተዘሩት እነዚህ ናቸው፤ ቃሉንም ሰምተው ወዲያው በደስታ ይቀበሉታል፤,ወእሉ ካዕበ እሙንቱ ዘውስተ ኰኵሕ ተዘርዑ እለ ይሰምዑ ቃለ ወይትዌከፍዎ ሶቤሃ በፍሥሓ።,"Here’s the meaning of the seed that fell on rocky ground: When people hear the word, they immediately receive it joyfully." +ለጊዜው ነው እንጂ በእነርሱ ሥር የላቸውም፤ ኋላም በቃሉ ምክንያት መከራ ወይም ስደት በሆነ ጊዜ ወዲያው ይሰናከላሉ።,ወአልቦሙ ሥርው ለጊዜሃ ዳእሙ እሙንቱ ወእምከመሰ ኮነ ምንዳቤ ወስደት በእንተዝ ቃል የዐልዉ ሶቤሃ።,"Because they have no roots, they last for only a little while. When they experience distress or abuse because of the word, they immediately fall away." +በእሾህም የተዘሩት ሌሎች ናቸው፤ ቃሉን የሰሙት እነዚህ ናቸው፤,ወእሉ እሙንቱ እለ ውስተ ሦክ ተዘርዑ እለ ይሰምዕዎ ለቃል።,Others are like the seed scattered among the thorny plants. These are the ones who have heard the word; +የዚህም ዓለም አሳብና የባለጠግነት ማታለል የሌላውም ነገር ምኞት ገብተው ቃሉን ያንቃሉ፤ የማያፈራም ይሆናል።,ወኅሊና ዝንቱ ዓ���ም ወፍትወተ ብዕል ወባዕድኒ ኵሉ ፍትወት ይበውኡ ወየኀንቅዎ ለቃል ወኢይፈሪ።,"but the worries of this life, the false appeal of wealth, and the desire for more things break in and choke the word, and it bears no fruit." +በመልካምም መሬት የተዘሩት ቃሉን ሰምተው የሚቀበሉት አንዱም ሠላሳ አንዱም ስድሳ አንዱም መቶ ፍሬ የሚያፈሩት እነዚህ ናቸው።”መብራትን አብርተው ከዕንቅብ በታች እንደማያስቀምጡ,ወእሉ እሙንቱ እለ ውስተ ምድር ሠናይት ተዘርዑ እለ ይሰምዑ ቃለ ወይትዌከፍዎ ወይፈርዩ አሐዱ በሠላሳ ወአሐዱ በስሳ ወአሐዱ በምእት።,"The seed scattered on good soil are those who hear the word and embrace it. They bear fruit, in one case a yield of thirty to one, in another case sixty to one, and in another case one hundred to one.”Parables about lamps and measures" +እንዲህም አላቸው “መብራትን ከዕንቅብ ወይስ ከአልጋ በታች ሊያኖሩት ያመጡታልን? በመቅረዝ ላይ ሊያኖሩት አይደለምን?,ወይቤሎሙ ቦኑ ዘያኀትዉ ማኅቶተ ወያመጽእዋ ከመ ያንብርዋ ታሕተ ከፈር አው ታሕተ ዐራት አኮኑ ከመ ያንብርዋ ዲበ ተቅዋማ።,"Jesus said to them, “Does anyone bring in a lamp in order to put it under a basket or a bed? Shouldn’t it be placed on a lampstand?" +እንዲገለጥ ባይሆን የተሰወረ የለምና፤ ወደ ግልጥ እንዲመጣ እንጂ የተሸሸገ የለም።,ወአልቦ ኅቡእ ዘይትከበት ወአልቦ ክዱን ዘኢይትከሠት።,"Everything hidden will be revealed, and everything secret will come out into the open." +የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።”,ዘቦ ዕዝን ሰሚዐ ለይስማዕ።,Whoever has ears to listen should pay attention!” +አላቸውም “ምን እንድትሰሙ ተጠበቁ። በምትሰፍሩበት መስፈሪያ ይሰፈርላችኋል፤ ለእናንተም ይጨመርላችኋል።,ወይቤሎሙ ለብዉ ዘትሰምዑ በውእቱ መስፈርት ዘሰፈርክሙ ይሰፍሩ ለክሙ ወይዌስኩክሙ።,"He said to them, “Listen carefully! God will evaluate you with the same standard you use to evaluate others. Indeed, you will receive even more." +ላለው ይሰጠዋልና፤ ከሌለውም ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።”የሚያድገው ዘር ምሳሌ,እስመ ለዘቦ ይሁብዎ ወይዌስክዎ ወለዘሰ አልቦ እለሂ ቦ የሀይድዎ።በእንተ ዘርዕ ወማእረር,"Those who have will receive more, but as for those who don’t have, even what they don’t have will be taken away from them.”More parables about God’s kingdom" +እርሱም አለ፤ “በምድር ዘርን እንደሚዘራ ሰው የእግዚአብሔር መንግሥት እንደዚህ ናት፤,ወይቤሎሙ ከመዝ ይእቲ መንግሥተ ሰማያት ከመ ብእሲ ዘዘርዐ ሠናየ ዘርዐ ውስተ ገራህቱ።,"Then Jesus said, “This is what God’s kingdom is like. It’s as though someone scatters seed on the ground," +ሌሊትና ቀን ይተኛልም፤ ይነሣልም፤ እርሱም እንዴት እንደሚሆን ሳያውቅ ዘሩ ይበቅላል፤ ያድግማል።,ወነዊሞ ይትነሣእ መዓልተ ወሌሊተ ወይዋሕዮ ወዘርዑ ይፈሪ ወይልህቅ ወውእቱሰ የአምር።,"then sleeps and wakes night and day. The seed sprouts and grows, but the farmer doesn’t know how." +ምድሪቱም አውቃ በመጀመሪያ ቡቃያ ኋላም ዛላ ኋላም በዛላው ፍጹም ሰብል ታፈራለች።,ወባሕቱ ትሁብ ምድር ፍሬሃ ቀዳማዌ ሣዕረ ወእምዝ ሰብለ ወእምሰብሉ ይመልእ ፍጹመ ሰዊተ።,"The earth produces crops all by itself, first the stalk, then the head, then the full head of grain." +ፍሬ ግን ሲበስል መከር ደርሶአልና ወዲያው ማጭድ ይልካል።”ስለ ሰናፍጭ ዘር ምሳሌ,ወሶበ ፈጸመ ፈርዮተ ሶቤሃ ይፌኑ ማዕጸደ እስመ በጽሐ ማእረር።በእንተ ኅጠተ ሰናፔ,"Whenever the crop is ready, the farmer goes out to cut the grain because it’s harvesttime.”" +እርሱም አለ “የእግዚአብሔርን መንግሥት በምን እናስመስላታለን? ወይስ በምን ምሳሌ እንመስላታለን?,ወይቤ በምንት አስተማስላ ለመንግሥተ እግዚአብሔር ወምንተ ትመስል።,"He continued, “What’s a good image for God’s kingdom? What parable can I use to explain it?" +እንደ ሰናፍጭ ቅንጣት ናት፤ እርስዋም በምድር በተዘራች ጊዜ በምድር ካለ ዘር ሁሉ ታንሳለች፤,ከመ ኅጠተ ሰናፔ እንተ ተዘርዐት ውስተ ምድር ወትንእስ ��ምኵሉ አዝርዕት ዘውስተ ምድር።,"Consider a mustard seed. When scattered on the ground, it’s the smallest of all the seeds on the earth;" +በተዘራችም ጊዜ ትወጣለች፤ ከአትክልትም ሁሉ የምትበልጥ ትሆናለች፤ የሰማይ ወፎችም በጥላዋ ሊሰፍሩ እስኪችሉ ታላላቅ ቅርንጫፎች ታደርጋለች።”,ወእምከመ ዘርዕዋ ትበቍል ወተዐቢ እምኵሎን አሕማላት ወትገብር አዕጹቀ ዐበይተ እስከ ይክሉ አዕዋፈ ሰማይ አጽልሎ ታሕተ አዕጹቂሃ።,"but when it’s planted, it grows and becomes the largest of all vegetable plants. It produces such large branches that the birds in the sky are able to nest in its shade.”" +መስማትም በሚችሉበት መጠን እነዚህን በሚመስል በብዙ ምሳሌ ቃሉን ይነግራቸው ነበር፤ ያለ ምሳሌ ግን አልነገራቸውም፤,ወበዘ ከመዝ አምሳል ተናገሮሙ ቃሎ በአምጣነ ይክሉ ሰሚዐ።,"With many such parables he continued to give them the word, as much as they were able to hear." +ለብቻቸውም ሲሆኑ ነገሩን ሁሉ ለገዛ ደቀ መዛሙርቱ ይፈታላቸው ነበር።ኢየሱስ የባሕሩን ማዕበል ጸጥ እንዳደረገ,ወዘእንበለ ምሳሌሰ ኢተናገሮሙ ወበባሕቲቶሙ ይፌክር ለአርዳኢሁ ኵሎ።,"He spoke to them only in parables, then explained everything to his disciples when he was alone with them.Jesus stops a storm" +በዚያም ቀን በመሸ ጊዜ “ወደ ማዶ እንሻገር፤” አላቸው።,ወይእተ አሚረ መስዮ ይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ንዕዱ ማዕዶተ።,"Later that day, when evening came, Jesus said to them, “Let’s cross over to the other side of the lake.”" +ሕዝቡንም ትተው በታንኳዪቱ ውስጥ እንዳለ ወሰዱት፤ ሌሎች ታንኳዎችም ከእርሱ ጋር ነበሩ።,ወኀደጎሙ ለሕዝብ ወነሥእዎ በሐመር ወቦ ካልኣትኒ አሕማር ምስሌሆሙ።,They left the crowd and took him in the boat just as he was. Other boats followed along. +ብርቱ ዐውሎ ነፋስም ተነሣና ውሃ በታንኳይቱ እስኪሞላ ድረስ ማዕበሉ በታንኳይቱ ይገባ ነበር።,ወመጽአ ዐቢይ ነፋሰ ዐውሎ ወይሰወጥ ማይ እሞገድ ውስተ ሐመር እስከ መልአ ማይ ውስተ ሐመር።,"Gale-force winds arose, and waves crashed against the boat so that the boat was swamped." +እርሱም በስተኋላዋ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ አንቅተውም “መምህር ሆይ! ስንጠፋ አይገድህምን?” አሉት።,ወውእቱሰ መንገለ ከዋላ ሐመር ተተርኢሶ ኖመ ወአንቅህዎ ወይቤልዎ ሊቅ ኢያኀዝነከኑ እንዘ ንመውት።ዘከመ ገሠጻ ለባሕር,"But Jesus was in the rear of the boat, sleeping on a pillow. They woke him up and said, “Teacher, don’t you care that we’re drowning?”" +ነቅቶም ነፋሱን ገሠጸው፤ ባሕሩንም “ዝም በል፤ ፀጥ በል፤” አለው። ነፋሱም ተወ ታላቅ ፀጥታም ሆነ።,ወተንሥአ ወገሠጾሙ ለነፋሳት ወይቤላ ለባሕር ተፈፀሚ ወአርምሚ ወኀደገ ነፋስ ወኮነ ዛኅን ዐቢይ።,"He got up and gave orders to the wind, and he said to the lake, “Silence! Be still!” The wind settled down and there was a great calm." +“እንዲህ የምትፈሩ ስለ ምን ነው? እንዴትስ እምነት የላችሁም?” አላቸው።,ወይቤሎሙ ምንትኑ ያፈርሀክሙ ኦ ድኩማን ከመ ዝኑ አልብክሙ ሃይማኖት።,"Jesus asked them, “Why are you frightened? Don’t you have faith yet?”" +እጅግም ፈሩና “እንግዲህ ነፋስም ባሕርም የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።,ወፈርሁ ዐቢየ ፍርሀተ ወተባሀሉ በበይናቲሆሙ መኑ እንጋ ውእቱ ዝንቱ ዘይትኤዘዙ ሎቱ ባሕርኒ ወነፋሳትኒ።,"Overcome with awe, they said to each other, “Who then is this? Even the wind and the sea obey him!”" +ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።,ወበጺሖሙ ማዕዶተ ባሕር ኀበ ብሔረ ጌርጌሴኖን።,"Jesus and his disciples came to the other side of the lake, to the region of the Gerasenes." +ከታንኳይቱም በወጣ ጊዜ፥ ርኵስ መንፈስ የያዘው ሰው ከመቃብር ወጥቶ ወዲያው ተገናኘው፤,ወወሪዶ እምሐመር ተቀበሎ ሶቤሃ ብእሲ ዘእኩይ ጋኔን ላዕሌሁ ወፂኦ እመቃብር።,"As soon as Jesus got out of the boat, a man possessed by an evil spirit came out of the tombs." +እርሱም በመቃብር ይኖር ነበር፤ በሰንሰለትም ስንኳ ማንም ሊያስረው በዚያን ጊዜ አይችልም ነ���ር፤,ወይነብር ውስተ መቃብር ወስእንዎ አጽንዖቶ በመዋቅሕትኒ።,"This man lived among the tombs, and no one was ever strong enough to restrain him, even with a chain." +ብዙ ጊዜ በእግር ብረትና በሰንሰለት ይታሰር ነበርና፤ ዳሩ ግን ሰንሰለቱን ይበጣጥስ እግር ብረቱንም ይሰባብር ነበር፤ ሊያሸንፈውም የሚችል አልነበረም፤,ወእንዘ ዘልፈ ይሞቅሕዎ አልቦ ዘይክል አድክሞቶ እስመ መዋቅሕተኒ ይሰብር ወሰናስለኒ ይቀጠቅጥ ወየዐቅብዎ ደቅ።,"He had been secured many times with leg irons and chains, but he broke the chains and smashed the leg irons. No one was tough enough to control him." +ሁልጊዜም ሌሊትና ቀን በመቃብርና በተራራ ሆኖ ይጮኽ ነበር፤ ሰውነቱንም በድንጋይ ይቧጭር ነበር።,ወዘልፈ የዐወዩ መዓልተ ወሌሊተ በውስተ መቃብር ወበውስተ አድባር ወይጌምድ ሥጋሁ በእብን።,"Night and day in the tombs and the hills, he would howl and cut himself with stones." +ኢየሱስንም ከሩቅ ባየ ጊዜ ሮጦ ሰገደለት፤,ወሶበ ርእዮ ለእግዚእ ኢየሱስ እምርኁቅ ሮጸ ወሰገደ ሎቱ።,"When he saw Jesus from far away, he ran and knelt before him," +በታላቅ ድምፅም እየጮኸ “የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ! ከአንተ ጋር ምን አለኝ? እንዳታሠቃየኝ በእግዚአብሔር አምልሃለሁ፤” አለ፤,ወጸርሐ በዐቢይ ቃል ወይቤ ምንት ብየ ምስሌከ ኢየሱስ ወልደ እግዚአብሔር ልዑል አምሕለከ በእግዚአብሔር ከመ ኢትሣቅየኒ።,"shouting, “What have you to do with me, Jesus, Son of the Most High God? Swear to God that you won’t torture me!”" +“አንተ ርኵስ መንፈስ፥ ከዚህ ሰው ውጣ፤” ብሎት ነበርና።,እስመ ይቤሎ ለውእቱ ጋኔን እኩይ ፃእ እምላዕሌሁ።,"He said this because Jesus had already commanded him, “Unclean spirit, come out of the man!”" +“ስምህ ማን ነው?” ብሎ ጠየቀው። “ብዙዎች ነንና ስሜ ሌጌዎን ነው፤” አለው፤,ወተስእሎ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ መኑ ስምከ ወይቤሎ ውእቱ ጋኔን ሌጌዎን ስምየ እስመ ብዙኃን ንሕነ።,"Jesus asked him, “What is your name?”He responded, “Legion is my name, because we are many.”" +ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።,ወአስተብቍዖ ብዙኀ ከመ ኢይስድዶ አፍኣ እምብሔር።,They pleaded with Jesus not to send them out of that region. +በዚያም በተራራ ጥግ ብዙ የእሪያ መንጋ ይሰማራ ነበርና,ወቦ ህየ መራዕየ አሕርው ብዙኅ ይትረዐይ መንገለ ደብር።,A large herd of pigs was feeding on the hillside. +“ወደ እሪያዎቹ እንድንገባ ስደደን፤” ብለው ለመኑት።,ወአስተብቍዕዎ እሉ አጋንንት ብዙኀ ወይቤልዎ ፈንወነ ውስተ አሕርው ከመ ንባእ ላዕሌሆሙ።,years old. They were shocked! +ኢየሱስም ፈቀደላቸው። ርኵሳን መናፍስቱም ወጥተው ወደ እሪያዎቹ ገቡ፤ ሁለት ሺህም የሚያህል መንጋ ከአፋፉ ወደ ባሕር ተጣደፉና በባሕር ሰጠሙ።,ወአብሖሙ እግዚእ ኢየሱስ ወወፂኦሙ እሙንቱ አጋንንት ቦኡ ላዕለ አሕርው ወአብዱ እሙንቱ መራዕይ ወጸድፉ ውስተ ባሕር ወኮኑ መጠነ ዕሥራ ምእት ወሞቱ በውስተ ባሕር።,"Jesus gave them permission, so the unclean spirits left the man and went into the pigs. Then the herd of about two thousand pigs rushed down the cliff into the lake and drowned." +እረኞቹም ሸሽተው በከተማውና በአገሩ አወሩ፤ ነገሩም ምን እንደ ሆነ ለማየት መጡ።,ወጐዩ ኖሎት ወዜነዉ ለአህጉር ወለአዕጻዳት ወወፅኡ ይርአዩ ዘኮነ።,Those who tended the pigs ran away and told the story in the city and in the countryside. People came to see what had happened. +ወደ ኢየሱስም መጡ፤ አጋንንትም ያደሩበትን ሌጌዎንም የነበረበትን ሰው ተቀምጦ ለብሶም ልቡም ተመልሶ አዩና ፈሩ።,ወመጽኡ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ወረከብዎ ለዘጋኔን አኀዞ እንዘ ይነብር ዳኅነ ወልቡሂ ገብኦ ወልቡሰ ልብሶ ዝኩ ዘአኀዞ ሌጌዎን ወፈርሁ።,"They came to Jesus and saw the man who used to be demon-possessed. They saw the very man who had been filled with many demons sitting there fully dressed and completely sane, and they were filled with awe." +ያዩት ሰዎችም አጋንንት ላደሩበት ሰው የሆነውንና ስለ እሪያዎቹ ተረኩላቸው።,ወዜነውዎሙ እለ ርእዩ ዘከመ ኮነ ዘጋኔን ወዘበእንተ አሕርው።,Those who had actually seen what had happened to the demon-possessed man told the others about the pigs. +ከአገራቸውም እንዲሄድላቸው ይለምኑት ጀመር።,ወአኀዙ ያስተብቍዕዎ ከመ ይፃእ እምደወሎሙ።,Then they pleaded with Jesus to leave their region. +ወደ ታንኳይቱም በገባ ጊዜ አጋንንት አድረውበት የነበረው ሰው ከእርሱ ጋር እንዲኖር ለመነው።,ወዐሪጎ ሐመረ አስተብቍዖ ውእቱ ዘጋኔን ይሑር ምስሌሁ።,"While he was climbing into the boat, the one who had been demon-possessed pleaded with Jesus to let him come along as one of his disciples." +ኢየሱስም አልፈቀደለትም፤ ነገር ግን “ወደ ቤትህ ወደ ቤተ ሰዎችህ ዘንድ ሄደህ ጌታ እንዴት ያለ ታላቅ ነገር እንዳደረገልህ እንዴትስ እንደ ማረህ አውራላቸው፤” አለው።,ወከልኦ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ሑር ቤተከ ኀበ እሊኣከ ወንግር ኵሎ ዘገብረ ለከ እግዚአብሔር ወዘከመ ተሣሀለከ።,"But Jesus wouldn’t allow it. “Go home to your own people,” Jesus said, “and tell them what the Lord has done for you and how he has shown you mercy.”" +ሄዶም ኢየሱስ እንዴት ያለ ታላቅ ነገር እንዳደረገለት ዐሥር ከተማ በሚባል አገር ይሰብክ ጀመር፤ ሁሉም ተደነቁ።የኢያኢሮስ ልጅና ደም ይፈሳት የነበረችው ሴት,ወሖረ ወአኀዘ ይስብክ በዐሥሩ አህጉር ኵሎ ዘገብረ ሎቱ እግዚእ ኢየሱስ ወአንከሩ ኵሎሙ።,"The man went away and began to proclaim in the Ten Cities all that Jesus had done for him, and everyone was amazed.Jesus heals two people" +ኢየሱስም ደግሞ በታንኳይቱ ወደ ማዶ ከተሻገረ በኋላ ብዙ ሰዎች ወደ እርሱ ተሰበሰቡ፤ በባሕርም አጠገብ ነበረ።,ወካዕበ ዐደወ እግዚእ ኢየሱስ በሐመር ማዕዶተ ወተጋብኡ ብዙኅ ሰብእ ኀቤሁ በኀበ ሐይቀ ባሕር።በእንተ ወለተ መጋቤ ምኵራብ,"Jesus crossed the lake again, and on the other side a large crowd gathered around him on the shore." +ኢያኢሮስ የተባለ ከምኵራብ አለቆች አንዱ መጣ፤ ባየውም ጊዜ በእግሩ ላይ ወደቀና,ወመጽአ ኀቤሁ አሐዱ ብእሲ መጋቤ ምኵራብ ዘስሙ ኢያኢሮስ ወርእዮ ሰገደ ሎቱ ታሕተ እገሪሁ።,"Jairus, one of the synagogue leaders, came forward. When he saw Jesus, he fell at his feet" +“ታናሽቱ ልጄ ልትሞት ቀርባለችና እንድትድንና በሕይወት እንድትኖር መጥተህ እጅህን ጫንባት፤” ብሎ አጥብቆ ለመነው።,ወብዙኀ አስተብቍዖ ወይቤ ወለትየ አልጸቀት ትሙት ወባሕቱ ነዓ ደይ እዴከ ላዕሌሃ ወተሐዩ።,"and pleaded with him, “My daughter is about to die. Please, come and place your hands on her so that she can be healed and live.”" +ከእርሱም ጋር ሄደ። ብዙ ሕዝብም ተከተሉት አጋፉትም።,ወሖረ ምስሌሁ ወተለውዎ ብዙኃን ሰብእ ወተጋፍዕዎ።በእንተ እንተ ይውኅዛ ደም,"So Jesus went with him.A swarm of people were following Jesus, crowding in on him." +ከዐሥራ ሁለት ዓመትም ጀምሮ ደም የሚፈሳት ሴት ነበረች፤,ወመጽአት ብእሲት እንተ ደም ይውኅዛ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ ክረምት።,A woman was there who had been bleeding for twelve years. +ከብዙ ባለ መድኃኒቶችም ብዙ ተሠቃየች፤ ገንዘብዋንም ሁሉ ከስራ ባሰባት እንጂ ምንም አልተጠቀመችም፤,ወብዙኀ አሕመምዋ ብዙኃን ዐቀብተ ሥራይ ወአስተዋፅአት ኵሎ ንዋያ ወአኅለቅት ወአልቦ ዘበቍዓ ዘእንበለ ዳእሙ ዘአልሐማ ፈድፋደ።,"She had suffered a lot under the care of many doctors, and had spent everything she had without getting any better. In fact, she had gotten worse." +የኢየሱስንም ወሬ ሰምታ በስተኋላው በሰዎች መካከል መጥታ ልብሱን ዳሰሰች,ወሰሚዓ በእንተ እግዚእ ኢየሱስ መጽአት ወቦአት ማእከለ ሰብእ ወገሠሠት ጽንፈ ልብሱ በድኅሬሁ።,"Because she had heard about Jesus, she came up behind him in the crowd and touched his clothes." +“ልብሱን ብቻ የዳሰስሁ እንደ ሆነ እድናለሁ፤” ብላለችና።,እንዘ ትብል እምከመ ገሠሥኩ ጽንፈ ልብሱ አሐዩ።,"She was thinking, If I can just touch his clothes, I’ll be healed." +ወዲያውም የደምዋ ምንጭ ደረቀ፤ ከሥቃ���ዋም እንደዳነች በሰውነትዋ አወቀች።,ወሶቤሃ ነጽፈ ነቅዐ ደማ ወአንከረት ርእሳ ከመ ሐይወት እምደዌሃ።,"Her bleeding stopped immediately, and she sensed in her body that her illness had been healed." +ወዲያውም ኢየሱስ ከእርሱ ኃይል እንደ ወጣ በገዛ ራሱ አውቆ በሕዝቡ መካከል ዘወር ብሎ “ልብሴን የዳሰሰ ማን ነው?” አለ።,ወአእመረ እግዚእ ኢየሱስ ሶቤሃ ከመ ወፅአ ኀይል እምኔሁ ወተመዪጦ ኀበ ሰብእ ይቤሎሙ መኑ ገሠሠኒ ጽንፈ ልብስየ።,"At that very moment, Jesus recognized that power had gone out from him. He turned around in the crowd and said, “Who touched my clothes?”" +ደቀ መዛሙርቱም “ሕዝቡ ሲያጋፉህ እያየህ ‘ማን ዳሰሰኝ?” ትላለህን?” አሉት።,ወይቤልዎ አርዳኢሁ ትሬኢ ሰብእ እንዘ ይትጋፍዐከ ወትብል መኑ ገሠሠኒ።,"His disciples said to him, “Don’t you see the crowd pressing against you? Yet you ask, ‘Who touched me?’”" +ይህንም ያደረገችውን ለማየት ዘወር ብሎ ይመለከት ነበር።,ወተመይጠ ከመ ይርአይ ዘገብረ ዘንተ።,But Jesus looked around carefully to see who had done it. +ሴቲቱ ግን የተደረገላትን ስላወቀች፥ እየፈራች እየተንቀጠቀጠችም፥ መጥታ በፊቱ ተደፋች፤ እውነቱንም ሁሉ ነገረችው።,ወፈርሀት ይእቲ ብእሲት ወርዕደት ጥቀ እስመ አእመረት ዘኮነ ላዕሌሃ ወመጽአት ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ወሰገደት ሎቱ ወነገረቶ ኵሎ ጽድቀ።,"The woman, full of fear and trembling, came forward. Knowing what had happened to her, she fell down in front of Jesus and told him the whole truth." +እርሱም “ልጄ ሆይ! እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም ሂጂ፤ ከሥቃይሽም ተፈወሽ፤” አላት።,ወይቤላ ወለትየ ሃይማኖትኪ አሕየወተኪ እትዊ በሰላም ወሕየዊ እምደዌኪ።,"He responded, “Daughter, your faith has healed you; go in peace, healed from your disease.”" +እርሱም ገና ሲናገር ከምኵራብ አለቃው ቤት ዘንድ የመጡት “ልጅህ ሞታለች፤ ስለ ምን መምህሩን አሁን ታደክመዋለህ?” አሉት።,ወእንዘ ይትናገር ምስሌሃ መጽኡ ሰብእ ኀበ መጋቤ ምኵራብ ወይቤልዎ ወለትከሰ ሞተት ወኢታጻምዎ እንከ ለሊቅ።,"While Jesus was still speaking with her, messengers came from the synagogue leader’s house, saying to Jairus, “Your daughter has died. Why bother the teacher any longer?”" +ኢየሱስ ግን የተናገሩትን ቃል አድምጦ ለምኵራቡ አለቃ “እመን ብቻ እንጂ አትፍራ፤” አለው።,ወሰሚዖ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይትናገርዎ ይቤሎ ለመጋቤ ምኵራብ ኢትፍራህ ተአመን ዳእሙ።,"But Jesus overheard their report and said to the synagogue leader, “Don’t be afraid; just keep trusting.”" +ከጴጥሮስም ከያዕቆብም ከያዕቆብም ወንድም ከዮሐንስ በቀር ማንም እንዲከተለው አልፈቀደም።,ወከልአ ከመ አልቦ ዘይተልዎ ዘእንበለ ጴጥሮስ ወያዕቆብ ወዮሐንስ እኍሁ ለያዕቆብ።,"He didn’t allow anyone to follow him except Peter, James, and John, James’ brother." +ወደ ምኵራቡ አለቃ ቤትም መጥቶ ሰዎች ሲንጫጩና ሲያለቅሱ ዋይታም ሲያበዙ አየ፤,ወቦአ ቤቶ ለመጋቤ ምኵራብ ወረከቦሙ እንዘ ይትሀወኩ ወይበክዩ ወየዐወይዉ ብዙኀ።,"They came to the synagogue leader’s house, and he saw a commotion, with people crying and wailing loudly." +ገብቶም “ስለ ምን ትንጫጫላችሁ? ታለቅሳላችሁም? ብላቴናይቱ ተኝታለች እንጂ አልሞተችም፤” አላቸው።,ወቦአ ወይቤሎሙ ለምንት ትትሀወኩ ወትበክዩ ሕፃንሰ ኢሞተት አላ ትነውም።,"He went in and said to them, “What’s all this commotion and crying about? The child isn’t dead. She’s only sleeping.”" +በጣምም ሳቁበት። እርሱ ግን ሁሉን አስወጥቶ የብላቴናይቱን አባትና እናት ከእርሱ ጋር የነበሩትንም ይዞ ብላቴናይቱ ወዳለችበት ገባ።,ወሰሐቅዎ ወእምዝ ሰደደ ኵሎ ወነሥኦሙ ለአቡሃ ወለእማ ለሕፃን ወእለ ምስሌሆሙ ወቦአ ኀበ ሀለወት ሕፃን።,"They laughed at him, but he threw them all out. Then, taking the child’s parents and his disciples with him, he went to the room where the child was." +የብላቴናይቱንም እጅ ይዞ “ጣሊታ ቁሚ!” አላት፤ ፍችውም “አንቺ ብላቴና ተነሽ እልሻለሁ!” ነው።,ወአኀዛ እዴሃ ለሕፃን ወይቤላ ጣቢታ ቁሚ ተንሥኢ ወለትየ ብሂል በትርጓሜሁ።,"Taking her hand, he said to her, “Talitha koum,” which means, “Young woman, get up.”" +ብላቴናይቱም የዐሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ነበረችና ወዲያው ቆማ ተመላለሰች። ወዲያውም ታላቅ መገረም ተገረሙ።,ወተንሥአት ሶቤሃ ይእቲ ወለት ወአንሶሰወት ወዐሠርቱ ወክልኤቱ ክረምታ ወደንገፁ ሶቤሃ ዐቢየ ድንጋፄ።,Suddenly the young woman got up and began to walk around. She was +ይህንም ማንም እንዳያውቅ አጥብቆ አዞአቸው “የምትበላውን ስጡአት፤” አላቸው።,ወገሠጾሙ ለአቡሃ ወለእማ ብዙኀ ከመ አልቦ ዘየአምር ዘንተ ወአዘዘ የሀብዋ ዘትበልዕ።,He gave them strict orders that no one should know what had happened. Then he told them to give her something to eat. +ከዚያም ወጥቶ ወደ ገዛ አገሩ መጣ፤ ደቀ መዛሙርቱም ተከተሉት።,ወወፂኦ እምህየ ቦአ ሀገሮ ወተለውዎ አርዳኢሁ።,Jesus left that place and came to his hometown. His disciples followed him. +ሰንበትም በሆነ ጊዜ በምኵራብ ያስተምር ጀመር፤ ብዙዎችም ሰምተው ተገረሙና “እነዚህን ነገሮች ይህ ከወዴት አገኛቸው? ለዚህ የተሰጠችው ጥበብ ምንድር ናት? በእጁም የሚደረጉ እንደነዚህ ያሉ ተአምራት ምንድር ናቸው?,ወበሰንበት መሀሮሙ በምኵራብ ወብዙኃን ያጸምዕዎ ወያነክሩ እንዘ ይብሉ እምአይቴ ሎቱ ዝንቱ ኵሉ ወምንትኑ ዛቲ ጥበብ እንተ ተውህበት ሎቱ ወዝኒ ኀይል ዘይትገበር በእደዊሁ።,"On the Sabbath, he began to teach in the synagogue. Many who heard him were surprised. “Where did this man get all this? What’s this wisdom he’s been given? What about the powerful acts accomplished through him?" +ይህስ ጸራቢው የማርያም ልጅ የያቆብም የዮሳም የይሁዳም የስምዖንም ወንድም አይደለምን? እኅቶቹስ በዚህ በእኛ ዘንድ አይደሉምን?” አሉ፤ ይሰናከሉበትም ነበር።,አኮኑ ዝንቱ ውእቱ ወልዱ ለጸራቢ ወልደ ማርያም ወአኀዊሁኒ ያዕቆብ ወዮሳ ወይሁዳ ወስምዖን ወአኮኑ አኃቲሁኒ ሀለዋ ዝየ ኀቤነ ወተዐቅፉ በእንቲኣሁ።,"Isn’t this the carpenter? Isn’t he Mary’s son and the brother of James, Joses, Judas, and Simon? Aren’t his sisters here with us?” They were repulsed by him and fell into sin." +ኢየሱስም “ነቢይ ከገዛ አገሩና ከገዛ ዘመዶቹ ከገዛ ቤቱም በቀር ሳይከበር አይቀርም፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኢኮነ ምኑነ ነቢይ ዘእንበለ በሀገሩ ወበቤቱ ወበኀበ አዝማዲሁ።,"Jesus said to them, “Prophets are honored everywhere except in their own hometowns, among their relatives, and in their own households.”" +በዚያም በጥቂቶች ድውዮች ላይ እጁን ጭኖ ከመፈወስ በቀር፥ ተአምር ሊያደርግ ምንም አልቻለም።,ወኢገብረ ኀይለ በህየ ዘእንበለ ኅዳጣን ድዉያን እለ አንበረ እዴሁ ዲቤሆሙ ወአሕየዎሙ።,"He was unable to do any miracles there, except that he placed his hands on a few sick people and healed them." +ስለ አለማመናቸውም ተደነቀ። በመንደሮችም እያስተማረ ይዞር ነበር።ዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ለማስተማር እንደተላኩ,ወአንከረ ኢአሚኖቶሙ ወአንሶሰወ ውስተ አህጉረ አድያም እንዘ ይሜህር።ዘከመ ፈነዎሙ ለሐዋርያት ይስብኩ,He was appalled by their disbelief.Sending out the disciplesThen Jesus traveled through the surrounding villages teaching. +ዐሥራ ሁለቱንም ወደ እርሱ ጠራ፤ ሁለት ሁለቱንም ይልካቸው ጀመር፤ በርኵሳን መናፍስትም ላይ ሥልጣን ሰጣቸው፤,ወጸውዖሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ ሐዋርያት ወፈነዎሙ በበ ክልኤቱ ወአብሖሙ ላዕለ አጋንንት እኩያን።,He called for the Twelve and sent them out in pairs. He gave them authority over unclean spirits. +ለመንገድም ከበትር በቀር እንጀራም ቢሆን ከረጢትም ቢሆን መሐለቅም በመቀነታቸው ቢሆን እንዳይዙ አዘዛቸው።,ወአዘዞሙ ከመ አልቦ ዘይሰንቁ ለፍኖት ወኢይንሥኡ ዘእንበለ በትር ባሕቲታ ወኢኅብስተ ወኢጽፍነተ ወኢጸሪቀ ውስተ ቅናቶሙ,"He instructed them to take nothing for the journey except a walking stick—no bread, no bags, and no money in their belts." +��በእግራችሁ ጫማ አድርጉ እንጂ ሁለት እጀ ጠባብ አትልበሱ፤” አለ።,ዘእንበለ አሣእን ዘውስተ እገሪሆሙ ወኢይልበሱ ክልኤ ክዳናተ።,He told them to wear sandals but not to put on two shirts. +“በማናቸውም ስፍራ ወደ ቤት ብትገቡ ከዚያ እስክትወጡ ድረስ በዚያው ተቀመጡ።,ወይቤሎሙ ቤተ ኀበ ቦእክሙ ህየ ንበሩ እስከ አመ ትወፅኡ እምህየ።,"He said, “Whatever house you enter, remain there until you leave that place." +ከማይቀበሉአችሁና ከማይሰሙአችሁ ስፍራ ሁሉ፥ ከዚያ ወጥታችሁ ምስክር ይሆንባቸው ዘንድ ከእግራችሁ በታች ያለውን ትቢያ አራግፉ። እውነት እላችኋለሁ፤ ከዚያች ከተማ ይልቅ ለሰዶምና ለገሞራ በፍርድ ቀን ይቀልላቸዋል፤” አላቸው።,ወብሔረ ኀበ ኢተወክፉክሙ ወኢሰምዑክሙ ወፂአክሙ እምህየ ንግፉ ጸበለ እገሪክሙ ከመ ይኩን ስምዐ ላዕሌሆሙ አማን እብለክሙ ከመ ይረክባ ሣኅተ ሰዶም ወገሞራ አመ ዕለተ ደይን ፈድፋደ እምይእቲ ሀገር።,"If a place doesn’t welcome you or listen to you, as you leave, shake the dust off your feet as a witness against them.”" +ወጥተውም ንስሐ እንዲገቡ ሰበኩ፤,ወወፂኦሙ ሰበኩ ከመ ኵሉ ይነስሑ።,So they went out and proclaimed that people should change their hearts and lives. +ብዙ አጋንንትንም አወጡ፤ ብዙ ድውዮችንም ዘይት እየቀቡ ፈወሱአቸው።የመጥምቁ ዮሐንስ መገደል,ወብዙኃነ አጋንንተ ያወፅኡ ወይቀብዕዎሙ ቅብዐ ለብዙኃን ድዉያን ወየሐይዉ።በእንተ ዮሐንስ መጥምቅ ወሄሮድስ,"They cast out many demons, and they anointed many sick people with olive oil and healed them.Death of John the Baptist" +ስሙም ተገልጦአልና ንጉሡ ሄሮድስ በሰማ ጊዜ “መጥምቁ ዮሐንስ ከሙታን ተነሥቶአል፤ ስለዚህም ኀይል በእርሱ ይደረጋል፤” አለ።,ወሰምዐ ሄሮድስ ንጉሥ እስመ ክሡተ ኮነ ስሙ ወይቤ ዮሐንስ መጥምቅ ተንሥአ እምዉታን ወበእንተዝ ይረድኦ ኀይል።,"Herod the king heard about these things, because the name of Jesus had become well-known. Some were saying, “John the Baptist has been raised from the dead, and this is why miraculous powers are at work through him.”" +ሌሎችም “ኤልያስ ነው፤” አሉ፤ ሌሎችም “ከነቢያት እንደ አንዱ ነቢይ ነው፤” አሉ።,ወቦ እለ ይቤሉ ኤልያስ ውእቱ ወቦ እለ ይቤሉ ነቢይ ውእቱ ወቦ እለ ይቤሉ ከመ አሐዱ እምነቢያት።,"Others were saying, “He is Elijah.” Still others were saying, “He is a prophet like one of the ancient prophets.”" +ሄሮድስ ግን ሰምቶ “እኔ ራሱን ያስቈረጥሁት ዮሐንስ ይህ ነው፤ እርሱ ከሙታን ተነሥቶአል፤” አለ።,ወሰሚዖ ሄሮድስ ይቤ ዮሐንስ ውእቱ ዘአነ መተርኩ ርእሶ ውእቱ ተንሥአ እምዉታን።,"But when Herod heard these rumors, he said, “John, whom I beheaded, has been raised to life.”" +ሄሮድስ የወንድሙን የፊልጶስን ሚስት ሄሮድያዳን አግብቶ ነበርና በእርስዋ ምክንያት ራሱ ልኮ ዮሐንስን አስይዞ በወኅኒ አሳስሮት ነበር፤,እስመ ውእቱ ሄሮድስ ፈነወ አግብርቲሁ ወአኀዞ ለዮሐንስ ወሞቅሖ በእንተ ሄሮድያዳ ብእሲተ ፊልጶስ እኁሁ እስመ ኪያሃ አውሰበ።,"He said this because Herod himself had arranged to have John arrested and put in prison because of Herodias, the wife of Herod’s brother Philip. Herod had married her," +ዮሐንስ ሄሮድስን “የወንድምህ ሚስት ለአንተ ልትሆን አልተፈቀደም፤” ይለው ነበርና።,እስመ ይቤሎ ዮሐንስ ለሄሮድስ ኢይከውነከ ታውስብ ብእሲተ እኁከ።,"but John told Herod, “It’s against the law for you to marry your brother’s wife!”" +ሄሮድያዳ ግን ተቃውማው ልትገድለው ትፈልግ ነበር፤ አልቻለችም፤,ወተቀየመቶ ሄሮድያዳ ወፈቀደት ታቅትሎ ወስእነት።,"So Herodias had it in for John. She wanted to kill him, but she couldn’t." +ሄሮድስ ዮሐንስ ጻድቅና ቅዱስ ሰው እንደ ሆነ አውቆ ይፈራውና ይጠባበቀው ነበር፤ እርሱንም ሰምቶ በብዙ ነገር ያመነታ ነበር፤ በደስታም ይሰማው ነበር።,ወኮነ ይፈርሆ ሄሮድስ ለዮሐንስ እስመ የአምር ከመ ብእሲ ጻድቅ ወቅዱስ ውእቱ ወይትዐቀቦ ወብዙኀ ይሰምዕ በኀቤሁ ወያስተሐውዝ ወይፈቅድ ይስምዖ።,"This was because Herod respected John. He regarded him as a righteous and holy person, so he protected him. John’s words greatly confused Herod, yet he enjoyed listening to him." +ሄሮድስም በተወለደበት ቀን ለመኳንንቱና ለሻለቆቹ ለገሊላም ሹማምንት ግብር ባደረገ ጊዜ ምቹ ቀን ሆነላትና,ወኮነት ዕለት አመ ይገብር ሄሮድስ በዓለ ዘዕለተ ተወልደ ወአምስሐ መኳንንቲሁ ወመላእክቲሁ ወመሳፍንቲሁ ወመገብቶ ወዐበይተ ሀገረ ገሊላ።,"Finally, the time was right. It was on one of Herod’s birthdays, when he had prepared a feast for his high-ranking officials and military officers and Galilee’s leading residents." +የሄሮድያዳ ልጅ ገብታ ስትዘፍን ሄሮድስንና ከእርሱ ጋር የተቀመጡትን ደስ አሰኘቻቸው። ንጉሡም ብላቴናይቱን “የምትወጂውን ሁሉ ለምኚኝ፤ እሰጥሽማለሁ፤” አላት፤,ወቦአት ወለተ ሄሮድያዳ ወዘፈነት ሎቱ ወአሥመረቶ ለሄሮድስ ወለእለ ይረፍቁ ምስሌሁ ወይቤላ ንጉሥ ለይእቲ ወለት ሰአልኒ ዘትፈቅዲ ወእሁበኪ።,"Herod’s daughter Herodias came in and danced, thrilling Herod and his dinner guests. The king said to the young woman, “Ask me whatever you wish, and I will give it to you.”" +“የመንግሥቴ እኩሌታ ስንኳ ቢሆን የምትለምኚውን ሁሉ እሰጥሻለሁ፤” ብሎ ማለላት።,ወመሐለ ላቲ ከመ የሀባ ዘሰአለቶ እስከ መንፈቀ መንግሥቱ።,"Then he swore to her, “Whatever you ask I will give to you, even as much as half of my kingdom.”" +ወጥታም ለእናትዋ “ምን ልለምነው?” አለች። እርስዋም “የመጥምቁን የዮሐንስን ራስ” አለች።,ወወፅአት ወትቤላ ለእማ ምንተ እስአሎ ወትቤላ ርእሶ ለዮሐንስ መጥምቅ።,"She left the banquet hall and said to her mother, “What should I ask for?”“John the Baptist’s head,” Herodias replied." +ወዲያውም ፈጥና ወደ ንጉሡ ገብታ “የመጥምቁን የዮሐንስን ራስ በወጭት አሁን ልትሰጠኝ እወዳለሁ፤” ብላ ለመነችው።,ወቦአት ሶቤሃ ኀበ ንጉሥ እንዘ ትጔጕእ ወሰአለቶ ወትቤሎ እፈቅድ ይእዜ ተሀበኒ ርእሶ ለዮሐንስ መጥምቅ በጻሕል።,"Hurrying back to the ruler, she made her request: “I want you to give me John the Baptist’s head on a plate, right this minute.”" +ንጉሡም እጅግ አዝኖ ስለ መሐላው ከእርሱም ጋር ስለ ተቀመጡት ሊነሣት አልወደደም።,ወተከዘ ንጉሥ በእንተ መሐላሁ ወበእንተሂ እለ ይረፍቁ ምስሌሁ ወኢፈቀደ ይእበያ።,"Although the king was upset, because of his solemn pledge and his guests, he didn’t want to refuse her." +ወዲያውም ንጉሡ ባለ ወግ ልኮ ራሱን እንዲያመጣ አዘዘው። ሄዶም በወኅኒ ራሱን ቈረጠ፤,ወፈነወ ንጉሥ ሶቤሃ መስተራትዓተ ሐራ ወአዘዘ ያምጽኡ ርእሶ።,"So he ordered a guard to bring John’s head. The guard went to the prison, cut off John’s head," +ራሱንም በወጭት አምጥቶ ለብላቴናይቱ ሰጣት፤ ብላቴናይቱም ለእናትዋ ሰጠች።,ወሖሩ ወመተሩ ርእሶ ለዮሐንስ በቤተ ሞቅሕ ወአምጽኡ ርእሶ በጻሕል ወወሀብዋ ለይእቲ ወለት ወይእቲኒ ወለት ወሀበት ለእማ።,"brought his head on a plate, and gave it to the young woman, and she gave it to her mother." +ደቀ መዛሙርቱም ሰምተው መጡ፤ በድኑንም ወስደው ቀበሩት።ኢየሱስ አምስት ሺህ ሰዎችን እንደመገበ,ወሰሚዖሙ አርዳኢሁ ሖሩ ወነሥኡ በድኖ ለዮሐንስ ወቀበርዎ።ዘከመ ተመይጡ ሐዋርያት ኀበ እግዚእ ኢየሱስ,"When John’s disciples heard what had happened, they came and took his dead body and laid it in a tomb.Jesus feeds five thousand people" +ሐዋርያትም ወደ ኢየሱስ ተሰብስበው ያደረጉትንና ያስተማሩትን ሁሉ ነገሩት።,ወተጋብኡ ሐዋርያት ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ወነገርዎ ኵሎ ዘገብሩ ወዘከመ መሀሩ።,The apostles returned to Jesus and told him everything they had done and taught. +“እናንተ ራሳችሁ ብቻችሁን ወደ ምድረ በዳ ኑና ጥቂት ዕረፉ፤” አላቸው፤ የሚመጡና የሚሄዱ ብዙዎች ነበሩና፥ ለመብላት እንኳ ጊዜ አጡ።,ወይቤሎሙ ንዑ ንፃእ ገዳመ ባሕቲተነ ወታዕርፉ ሕቀ እስመ ብዙኃን እለ የሐውሩ ወይመጽኡ ወኢያበውሕዎሙ ይብልዑ እክለ እስመ ኢያስተርከቡ።,"Many people were coming and going, so there was no time to eat. He said to the apostles, “Come by yourselves to a secluded place and rest for a while.”" +በታንኳውም ብቻቸውን ወደ ምድረ በዳ ሄዱ።,ወሖሩ ሐቅለ በሐመር ባሕቲቶሙ።,They departed in a boat by themselves for a deserted place. +ሰዎችም ሲሄዱ አዩአቸው፤ ብዙዎችም አወቁአቸውና ከከተሞች ሁሉ በእግር እየሮጡ ወዲያ ቀደሙአቸው፤ ወደ እርሱም ተሰበሰቡ።,ወርእይዎሙ እንዘ የሐውሩ ወአእመርዎሙ ብዙኃን ወሖሩ እንተ እግር ኀቤሁ እምኵሉ አህጉር ወተቃደምዎሙ ወመጽኡ ኀቤሁ።በእንተ ኀምስ ኅብስት ወክልኤቲ ዓሣት,"Many people saw them leaving and recognized them, so they ran ahead from all the cities and arrived before them." +ኢየሱስም ወጥቶ ብዙ ሕዝብ አየና እረኛ እንደሌላቸው በጎች ስለ ነበሩ አዘነላቸው፤ ብዙም ነገር ያስተምራቸው ጀመር።,ወወፂኦ እግዚእ ኢየሱስ ርእየ ብዙኃነ ሰብአ ወምሕሮሙ እስመ ከመ አባግዕ ዘአልቦ ኖላዊ እሙንቱ ወአኀዘ ይምሀሮሙ ብዙኀ።,"When Jesus arrived and saw a large crowd, he had compassion on them because they were like sheep without a shepherd. Then he began to teach them many things." +በዚያን ጊዜም ብዙ ሰዓት ካለፈ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀርበው “ቦታው ምድረ በዳ ነው፤ አሁንም መሽቶአል፤,ወእምድኅረ ብዙኅ ሰዓት መጽኡ አርዳኢሁ ወይቤልዎ ሐቅል ውእቱ ዝ ብሔር ወሰዓቱኒ ወድአ መስየ።,"Late in the day, his disciples came to him and said, “This is an isolated place, and it’s already late in the day." +የሚበሉት የላቸውምና በዙሪያ ወዳሉ ገጠሮችና መንደሮች ሄደው እንጀራ ለራሳቸው እንዲገዙ አሰናብታቸው፤” አሉት።,ሰዐር ሰብአ ይሑሩ ውስተ አህጉር ወአዕጻዳት ወይሣየጡ ሎሙ ሲሳየ እስመ አልቦሙ ዘይበልዑ።,Send them away so that they can go to the surrounding countryside and villages and buy something to eat for themselves.” +እርሱ ግን መልሶ “እናንተ የሚበሉትን ስጡአቸው፤” አላቸው። “ሄደን እንጀራ በሁለት መቶ ዲናር እንግዛላቸውን? እንዲበሉም እንስጣቸውን?” አሉት።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ሀብዎሙ አንትሙ ዘይበልዑ ወይቤልዎ ንሑርኑ ንሣየጥ በክልኤ ምእት ዲናር ኅብስተ ወነሀቦሙ ይብልዑ።,"He replied, “You give them something to eat.”But they said to him, “Should we go off and buy bread worth almost eight months’ pay and give it to them to eat?”" +እርሱም “ስንት እንጀራ አላችሁ? ሂዱና እዩ፤” አላቸው። ባወቁም ጊዜ “አምስት፥ ሁለትም ዓሣ፤” አሉት።,ወይቤሎሙ ሑሩ ርእዩ ሚመጠን ኅብስት ብክሙ ወርእዮሙ ይቤልዎ ኀምስ ኅብስት ወክልኤቲ ዓሣት።,"He said to them, “How much bread do you have? Take a look.”After checking, they said, “Five loaves of bread and two fish.”" +ሁሉንም በየክፍሉ በለመለመ ሣር ላይ እንዲያስቀምጡአቸው አዘዛቸው።,ወአዘዞሙ ለኵሎሙ ይርፍቁ በበ ምርፋቃቲሆሙ ዲበ ሐመልማለ ሣዕር።,He directed the disciples to seat all the people in groups as though they were having a banquet on the green grass. +መቶ መቶውና አምሳ አምሳው እየሆኑ በተራ በተራ ተቀመጡ።,ወረፈቁ በበ ምርፋቃቲሆሙ በበ ምእት ወበበ ኀምሳ።,They sat down in groups of hundreds and fifties. +አምስቱንም እንጀራ ሁለቱንም ዓሣ ይዞ ወደ ሰማይ አሻቅቦ አየና ባረከ፤ እንጀራውንም ቈርሶ እንዲያቀርቡላቸው ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤,ወነሥኦን ለኀምስ ኅብስት ወለክልኤቲ ዓሣት ወነጸረ ሰማየ ወባረከ ወፈተተ ኅብስተ ወወሀቦሙ ለአርዳኢሁ ያቅርቡ ሎሙ ወከፈሎሙ ለኵሎሙ እምክልኤቲ ዓሣትኒ።,"He took the five loaves and the two fish, looked up to heaven, blessed them, broke the loaves into pieces, and gave them to his disciples to set before the people. He also divided the two fish among them all." +ሁለቱን ዓሣ ደግሞ ለሁሉ ከፈለ። ሁሉም በልተው ጠገቡ፤,ወበልዑ ኵሎሙ ወጸግቡ።,Everyone ate until they were full. +ከቍርስራሹም ዐሥራ ሁለት መሶብ የሞላ አነሡ፤ ከዓሣውም ደግሞ።,ወዘአግኀሡ ዘተርፈ ፍተታት መልአ ዐሠርተ ወክልኤተ መሣይምተ ወእምዓሣሁኒ።,They filled twelve baskets with the leftover pieces of bread and fish. +እንጀራውንም የበሉት ወንዶቹ አምስት ሺህ ነበሩ።ኢየሱስ በባሕር ላይ እየተራመደ እንደሄደ,ወእለሰ በልዕዎ ለውእቱ ኅብስት ዕደው ኀምሳ ምእት።,About five thousand had eaten.Jesus walks on water +ወዲያውም ሕዝቡን ሲያሰናብት ሳለ ደቀ መዛሙርቱ በታንኳ ገብተው ወደ ማዶ ወደ ቤተ ሳይዳ እንዲቀድሙት ግድ አላቸው።,ወአገበሮሙ ሶቤሃ ለአርዳኢሁ ወአዘዞሙ ይዕርጉ ሐመረ ወይቅድምዎ ማዕዶተ ቤተ ሳይዳ እስከ ሶበ ይስዕሮሙ ለሕዝብ።,"Right then, Jesus made his disciples get into a boat and go ahead to the other side of the lake, toward Bethsaida, while he dismissed the crowd." +ካሰናበታቸውም በኋላ ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ።,ወፈነዎሙ ወኀለፈ እምህየ ወዐርገ ደብረ ከመ ይጸሊ።ዘከመ ሖረ እግዚእ ኢየሱስ ዲበ ባሕር,"After saying good-bye to them, Jesus went up onto a mountain to pray." +በመሸም ጊዜ ታንኳይቱ በባሕር መካከል ሳለች እርሱ ብቻውን በምድር ላይ ነበረ።,ወመስዮ ብሔር ሀለወት ሐመር ማእከለ ባሕር ወውእቱሰ ባሕቲቱ ሀሎ ዲበ ምድር።,"Evening came and the boat was in the middle of the lake, but he was alone on the land." +ነፋስ ከወደ ፊታቸው ነበረና እየቀዘፉ ሲጨነቁ አይቶ፥ ከሌሊቱ በአራተኛው ክፍል በባሕር ላይ እየሄደ ወደ እነርሱ መጣ፤ ሊያልፋቸውም ይወድ ነበር።,ወርእዮሙ እንዘ የሐውሩ ወጥቀ ይትመነደቡ ወያሐምሞሙ ነፋስ እስመ እመንገለ ገጾሙ ውእቱ ወበራብዕት ሰዓተ ሌሊት መጽአ እግዚእ ኢየሱስ ኀቤሆሙ እንዘ የሐውር ዲበ ባሕር ወፈቀደ ይትዐደዎሙ።,"He saw his disciples struggling. They were trying to row forward, but the wind was blowing against them. Very early in the morning, he came to them, walking on the lake. He intended to pass by them." +እነርሱ ግን በባሕር ላይ ሲሄድ ባዩት ጊዜ ምትሀት መሰላቸውና ጮኹ፤,ወሶበ ርእይዎ እንዘ የሐውር ዲበ ባሕር መሰሎሙ ጋኔነ።,"When they saw him walking on the lake, they thought he was a ghost and they screamed." +ሁሉ አይተውታልና ታወኩም። ወዲያውም ተናገራቸውና “አይዞአችሁ፤ እኔ ነኝ፤ አትፍሩ፤” አላቸው።,ወኵሎሙ ርእይዎ ወደንገፁ ወዐውየዉ ወነበቦሙ ሶቤሃ ወይቤሎሙ ተአመኑ ከመ አነ ውእቱ ወኢትፍርሁ።,"Seeing him was terrifying to all of them. Just then he spoke to them, “Be encouraged! It’s me. Don’t be afraid.”" +ወደ እነርሱም ወደ ታንኳይቱ ገባ፤ ነፋሱም ተወ፤ እነርሱ ራሳቸው ያለ መጠን እጅግ ተገረሙ፤,ወዐርገ ኀቤሆሙ ውስተ ሐመር ወኀደገ ነፋስ ወፈድፋደ ተደሙ ወአንከርዎ።,"He got into the boat, and the wind settled down. His disciples were so baffled they were beside themselves." +ስለ እንጀራው አላስተዋሉምና፤ ነገር ግን ልባቸው ደንዝዞ ነበር።ኢየሱስ በጌንሴሬጥ ሕሙማንን እንደፈወሰ,ወአመሂ ኅብስት ኢለበውዎ እስመ ጽሉል ልቦሙ።,That’s because they hadn’t understood about the loaves. Their minds had been closed so that they resisted God’s ways.Healings at Gennesaret +ተሻግረውም ወደ ምድር ወደ ጌንሴሬጥ ደረሱ፤ ታንኳይቱንም አስጠጉ።,ወዐደዉ ወበጽሑ ምድረ ጌንሴሬጥ ወአርሰዩ ህየ ሐመሮሙ።,"When Jesus and his disciples had crossed the lake, they landed at Gennesaret, anchored the boat," +ከታንኳይቱም ሲወጡ ወዲያው አውቀውት,ወወፂኦሙ እምሐመር አእመርዎ ሶቤሃ ሰብአ ይእቲ ሀገር።,and came ashore. People immediately recognized Jesus +በዚያች አገር ሁሉ ዙሪያ ሮጡና እርሱ እንዳለ ወደ ሰሙበት ስፍራ ሕመምተኞችን በአልጋ ላይ ያመጡ ጀመር።,ወሮጹ ውስተ ኵሉ በሓውርት ወአምጽኡ ድዉያነ በዐራታት ወይወስዱ ኀበ ሰምዑ ከመ ሀሎ ውእቱ ህየ።,and ran around that whole region bringing sick people on their mats to wherever they heard he was. +በገባበትም ስፍራ ሁሉ፥ መንደርም ከተማም ገጠርም ቢሆን፥ በገበያ ድውዮችን ያኖሩ ነበር፤ የልብሱንም ጫፍ እንኳ ሊዳስሱ ይለምኑት ነበር፤ የዳሰሱትም ሁሉ ዳኑ።,ወውስተ አህጉር ወአዕጻዳት ወውስተ ምሥያጣት ኀበ ቦአ ያነብርዎሙ ለድዉያን ወያስተበቍዕዎ ከመ ይግሥሡ ጽንፈ ��ብሱ ወኵሎሙ እለ ገሠሥዎ የሐይዉ።,"Wherever he went—villages, cities, or farming communities—they would place the sick in the marketplaces and beg him to allow them to touch even the hem of his clothing. Everyone who touched him was healed." +ፈሪሳውያንና ከጻፎች ወገን ከኢየሩሳሌም የመጡትም ወደ እርሱ ተሰበሰቡ።,ወተጋብኡ ኀቤሁ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን መጺኦሙ እምኢየሩሳሌም።,The Pharisees and some legal experts from Jerusalem gathered around Jesus. +ከደቀ መዛሙርቱም አንዳንድ በርኵስ ማለት ባልታጠበ እጅ እንጀራ ሲበሉ አዩ።,ወርእይዎሙ ለአርዳኢሁ እንዘ ይበልዑ እክለ ዘእንበለ ይትኀፀቡ እደዊሆሙ።,They saw some of his disciples eating food with unclean hands. +ፈሪሳውያንና አይሁድም ሁሉ የሽማግሎችን ወግ ሲጠብቁ እጃቸውን ደኅና አድርገው ሳይታጠቡ አይበሉምና፤,እስመ ፈሪሳውያንሰ ወኵሎሙ አይሁድ ለእመ በሕቁ ኢተኀፅቡ እደዊሆሙ ኢይበልዑ እክለ እስመ የዐቅቡ ሥርዐቶሙ ለረበናት።, +ከገበያም ተመልሰው ካልታጠቡ አይበሉም፤ ጽዋንም ማድጋንም የናስ ዕቃንም አልጋንም እንደ ማጠብ ሌላ ነገር ሊጠብቁት የተቀበሉት ብዙ አለ።,ወዘሂ ተሣየጡ እምሥያጥ ኢይበልዑ ለእመ ኢያጥመቅዎ በማይ ወባዕደኒ ብዙኀ ሕርመተ ዘይትዐቀቡ ወያጠምቁ ጽዋዓተኒ ወቈሳቍሳተኒ ወጽህርታተኒ ወዐራታተኒ።, +ፈሪሳውያንና ጻፎችም “ደቀ መዛሙርትህ እንደ ሽማግሌዎች ወግ ስለ ምን አይሄዱም? ነገር ግን እጃቸውን ሳይታጠቡ እንጀራ ይበላሉ፤” ብለው ጠየቁት።,ወይቤልዎ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን ለምንት ኢየሐውሩ አርዳኢከ በከመ ሠርዑ ረበናት ወዘእንበለ ይትኀፀቡ እደዊሆሙ ይበልዑ እክለ።,"So the Pharisees and legal experts asked Jesus, “Why are your disciples not living according to the rules handed down by the elders but instead eat food with ritually unclean hands?”" +እርሱ ግን እንዲህ አላቸው “ኢሳይያስ ስለ እናንተ ስለ ግብዞች‘ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል፤ ልቡግን ከእኔ በጣም የራቀ ነው፤,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ኦ መደልዋን ሠናየ ተነበየ ኢሳይያስ ላዕሌክሙ በከመ ጽሑፍ «ዝንቱ ሕዝብ በከናፍሪሆሙ ያከብሩኒ ወበልቦሙሰ ነዋኀ ይርኅቁ እምኔየ።,"He replied, “Isaiah really knew what he was talking about when he prophesied about you hypocrites. He wrote, This people honors me with their lips, but their hearts are far away from me." +የሰውም ሥርዓት የሆነ ትምህርት እያስተማሩበከንቱ ያመልኩኛል፤’ተብሎ እንደ ተጻፈ በእውነት ትንቢት ተናገረ።,ወከንቶ ያመልኩኒ ወይሜህሩ ሥርዐታተ ትእዛዛተ ሰብእ።»,Their worship of me is empty since they teach instructions that are human words. +የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ትታችሁ ጽዋን ማድጋንም እንደ ማጠብ የሰውን ወግ ትጠብቃላችሁ፤ ይህንም የመሰለ ብዙ ሌላ ነገር ታደርጋላችሁ።”,ወየኀድጉ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወየዐቅቡ ትእዛዛተ ዕጓለ እመሕያው ጥምቀታተ ቈሳቍሳት ወጽህርታት ወጽዋዓት ወባዕደኒ ብዙኀ ዘይመስሎ ለዝንቱ ይገብሩ።,You ignore God’s commandment while holding on to rules created by humans and handed down to you.” +እንዲህም አላቸው “ወጋችሁን ትጠብቁ ዘንድ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ እጅግ ንቃችኋል።,ወይቤሎሙ ርቱዕኑ ትዕልዉ ትእዛዘ እግዚአብሔር ከመ ትዕቀቡ ትእዛዘ ርእስክሙ።,"Jesus continued, “Clearly, you are experts at rejecting God’s commandment in order to establish these rules." +ሙሴ ‘አባትህንና እናትህን አክብር፤’ ደግሞም ‘አባቱን ወይም እናቱን የሰደበ ፈጽሞ ይሙት፤’ ብሎአልና።,ወሙሴ ይቤለክሙ፤ «አክብር አባከ ወእመከ ወዘአሕሠመ ቃለ ላዕለ አቡሁ ወእሙ ሞተ ለይሙት።»,"Moses said, Honor your father and your mother, and The person who speaks against father or mother will certainly be put to death." +እናንተ ግን ትላላችሁ ‘ሰው አባቱን ወይም እናቱን ከእኔ የምትጠቀምበት ነገር ሁሉ ቍርባን ማለት መባ ነው፤’ ቢል፥,ወአንትሙሰ ትብሉ ዘይቤሎ ለአቡሁ አው ለእሙ ቍርባን ዘረባኅከ እምኔየ ብሂ��።,"But you say, ‘If you tell your father or mother,“Everything I’m expected to contribute to you is corban ,”" +ለአባቱና ለእናቱ ምንም እንኳ ሊያደርግ ወደ ፊት አትፈቅዱለትም፤,ወኢታበውሕዎ ይግበር ምንተኒ ለአቡሁ ወለእሙ።,then you are no longer required to care for your father or mother.’ +ባስተላለፋችሁትም ወግ የእግዚአብሔርን ቃል ትሽራላችሁ፤ እንደዚሁም ይህን የሚመስል ብዙ ነገር ታደርጋላችሁ።”,ወትስዕሩ ቃለ እግዚአብሔር በእንተ ትእዛዝ ዘሠራዕክሙ ወዓዲ ብዙኀ በአምሳለ ዝንቱ ዘትገብሩ።,"In this way you do away with God’s word in favor of the rules handed down to you, which you pass on to others. And you do a lot of other things just like that.”" +ደግሞም ሕዝቡን ጠርቶ “ሁላችሁ እኔን ስሙ፤ አስተውሉም።,ወጸውዖሙ ካዕበ ለሕዝብ ወይቤሎሙ ስምዑ ኵልክሙ ወለብዉ።,"Then Jesus called the crowd again and said, “Listen to me, all of you, and understand." +ከሰው የሚወጡት ሰውን የሚያረክሱ ናቸው እንጂ ከሰው ውጭ የሚገባውስ ሊያረክሰው የሚችል ምንም የለም።,አልቦ ዘይበውእ እምአፍኣ ውስተ አፉሁ ለሰብእ ዘይክል አርኵሶቶ ዘእንበለ ዳዕሙ ዘይወፅእ እምልቡ ለሰብእ ውእቱ ያረኵሶ ለሰብእ።,"Nothing outside of a person can enter and contaminate a person in God’s sight; rather, the things that come out of a person contaminate the person.”" +የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ፤” አላቸው።,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ።, +ከሕዝቡ ዘንድ ወደ ቤት ከገባ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ምሳሌውን ጠየቁት።,ወበዊኦ ቤተ እምኀበ ሕዝብ ተስእልዎ አርዳኢሁ ዘንተ አምሳለ።,"After leaving the crowd, he entered a house where his disciples asked him about that riddle." +እርሱም “እናንተ ደግሞ እንደዚህ የማታስተውሉ ናችሁን? ከውጭ ወደ ሰው የሚገባ ሊያረክሰው ምንም እንዳይችል አትመለከቱምን?,ወይቤሎሙ ከመዝኑ አንትሙሂ ኢትሌብዉ ኢተአምሩኑ ከመ ኵሉ ዘእምአፍኣ ይበውእ ውስተ ሰብእ ኢይክል አርኵሶቶ።,"He said to them, “Don’t you understand either? Don’t you know that nothing from the outside that enters a person has the power to contaminate?" +ወደ ሆድ ገብቶ ወደ እዳሪ ይወጣል እንጂ ወደ ልብ አይገባምና፤ መብልን ሁሉ እያጠራ፤” አላቸው።,እስመ ኢይበውእ ውስተ ልቡ ዘእንበለ ዳእሙ ውስተ ከርሡ ክመ ወጽመ ይትከዐው እንዘ ያነጽሕ ኵሎ መባልዕተ።,"That’s because it doesn’t enter into the heart but into the stomach, and it goes out into the sewer.” By saying this, Jesus declared that no food could contaminate a person in God’s sight." +እርሱም አለ “ከሰው የሚወጣው ሰውን የሚያረክስ ያ ነው።,ወይቤሎሙ ዘይወፅእ እምኔሁ ለሰብእ ውእቱ ያረኵሶ ለሰብእ።,"“It’s what comes out of a person that contaminates someone in God’s sight,” he said." +ከውስጥ ከሰው ልብ የሚወጣ ክፉ አሳብ፥,እስመ እምውስጠ ልቡ ለሰብእ ይወፅእ ኵሉ ኅሊና እኩይ ዘውእቱ ዝሙት ወስርቅ ወቀቲል።,"“It’s from the inside, from the human heart, that evil thoughts come: sexual sins, thefts, murders," +ዝሙት፥ መስረቅ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ መጐምጀት፥ ክፋት፥ ተንኰል፥ መዳራት፥ ምቀኝነት፥ ስድብ፥ ትዕቢት፥ ስንፍና ናቸውና፤,ወሐዊረ ብእሲተ ብእሲ ወትዕግልት ወእከይ ወጕሕሉት ወጽልሑት ወምርዓት ወፅርፈት ወትዕቢት ወሕመሜ ዐይን ወእበድ።,"adultery, greed, evil actions, deceit, unrestrained immorality, envy, insults, arrogance, and foolishness." +ይህ ክፉው ሁሉ ከውስጥ ይወጣል፤ ሰውን ያረክሰዋል።”ስለ አንዲት ሲሮፊኒቃዊት እምነት,ዝንቱ ኵሉ እኩይ ዘይወፅእ እምውስጥ ወያረኵሶ ለሰብእ።,All these evil things come from the inside and contaminate a person in God’s sight.”An immigrant’s daughter is delivered +ከዚያም ተነሥቶ ወደ ጢሮስና ወደ ሲዶና አገር ሄደ። ወደ ቤትም ገብቶ ማንም እንዳያውቅበት ወደደ፤ ሊሰወርም አልተቻለውም፤,ወተንሢኦ እምህየ ሖረ ብሔረ ጢሮስ ወሲዶና ወቦአ ቤተ ወኢፈቀደ ያእምሮ መኑሂ ወስእነ ተከብቶ።በእንተ ብእሲት ሲሮፊኒቂሳዊት,"Jesus left that place and went into the region of Tyre. He didn’t want anyone to know that he had entered a house, but he couldn’t hide." +ወዲያው ግን ታናሺቱ ልጅዋ ርኵስ መንፈስ ያደረባት አንዲት ሴት ስለ እርሱ ሰምታ መጣችና በእግሩ ላይ ተደፋች፤,ወእምዝ ሰምዐት ብእሲት በእንቲኣሁ እንተ ጋኔን እኩይ አኀዘ ባቲ ወለታ ወቦአት ወሰገደት ሎቱ ታሕተ እገሪሁ።,"In fact, a woman whose young daughter was possessed by an unclean spirit heard about him right away. She came and fell at his feet." +ሴቲቱም ግሪክ፥ ትውልድዋም ሲሮፊኒቃዊት ነበረች፤ ከልጅዋ ጋኔን ያወጣላት ዘንድ ለመነችው።,ወአረማዊት ይእቲ ብእሲት ወሲሮፊኒቂሳዊት ወሰአለቶ ያውፅእ ጋኔነ እምወለታ።,"The woman was Greek, Syrophoenician by birth. She begged Jesus to throw the demon out of her daughter." +ኢየሱስ ግን “ልጆቹ በፊት ይጠግቡ ዘንድ ተዪ፤ የልጆቹን እንጀራ ይዞ ለቡችሎች መጣል አይገባምና” አላት።,ወይቤላ እግዚእ ኢየሱስ ኅድጊ ቅድመ ምዕረ ይጽገቡ ውሉድ እስመ ኢኮነ ሠናየ ነሢአ ኅብስተ ውሉድ ወውሂብ ለከለባት።,"He responded, “The children have to be fed first. It isn’t right to take the children’s bread and toss it to the dogs.”" +እርስዋም መልሳ “አዎን፥ ጌታ ሆይ! ቡችሎች እንኳ ከማዕድ በታች ሆነው የልጆችን ፍርፋሪ ይበላሉ፤” አለችው።,ወተሰጥወቶ ወትቤሎ እወ እግዚኦ ከለባትኒ ይበልዑ በታሕተ ማእድ ፍርፋራተ ዘያወድቁ ደቂቅ።,"But she answered, “Lord, even the dogs under the table eat the children’s crumbs.”" +እርሱም “ስለዚህ ቃልሽ ሂጂ፤ ጋኔኑ ከልጅሽ ወጥቶአል፤” አላት።,ወይቤላ በእንተዝ ቃልኪ ሑሪ ወፅአ ውእቱ ጋኔን እምወለትኪ።,“Good answer!” he said. “Go on home. The demon has already left your daughter.” +ወደ ቤትዋም ሄዳ ጋኔኑ ወጥቶ ልጅዋም በአልጋ ላይ ተኝታ አገኘች።ኢየሱስ ደንቆሮና ድዳ የነበረውን ሰው እንደፈወሰው,ወአተወት ቤታ ወረከበታ ለወለታ ልብስታ ወትነብር ዲበ ዐራታ ወኀደጋ ጋኔና።,"When she returned to her house, she found the child lying on the bed and the demon gone.A deaf man is healed" +ደግሞም ከጢሮስ አገር ወጥቶ በሲዶና አልፎ ዐሥር ከተማ በሚባል አገር መካከል ወደ ገሊላ ባሕር መጣ።,ወኀሊፎ ካዕበ እምጢሮስ ሖረ እንተ ሲዶና ላዕለ ገሊላ ማእከለ ዐሠርቱ አህጉር።በእንተ በሃም ወጽሙም,"After leaving the region of Tyre, Jesus went through Sidon toward the Galilee Sea through the region of the Ten Cities." +ደንቆሮና ኰልታፋም የሆነ ሰው ወደ እርሱ አመጡ፤,ወአምጽኡ ኀቤሁ በሃመ ወጽሙመ ወአስተብቍዕዎ ከመ ይደይ እዴሁ ላዕሌሁ።,"Some people brought to him a man who was deaf and could hardly speak, and they begged him to place his hand on the man for healing." +እጁንም ይጭንበት ዘንድ ለመኑት። ከሕዝቡም ለይቶ ለብቻው ወሰደው፤ ጣቶቹንም በጆሮቹ አገባ፤ እንትፍም ብሎ መላሱን ዳሰሰ፤,ወአግኀሦ እምኀበ ሰብእ በባሕቲቱ ወወደየ አጻብዒሁ ውስተ እዘኒሁ ወተፍአ ወገሠሠ ልሳኖ።,Jesus took him away from the crowd by himself and put his fingers in the man’s ears. Then he spit and touched the man’s tongue. +ወደ ሰማይም አሻቅቦ አይቶ ቃተተና “ኤፍታህ” አለው፤ እርሱም “ተከፈት” ማለት ነው።,ወነጸረ ሰማየ ወአስተምሐረ ወይቤ ኤፍታሔ ኤፍታሔ ተረኀው ብሂል።,"Looking into heaven, Jesus sighed deeply and said, “Ephphatha,” which means, “Open up.”" +ወዲያውም ጆሮቹ ተከፈቱ የምላሱም እስራት ተፈታ፤ አጥርቶም ተናገረ።,ወሶቤሃ ተከሥታ እዘኒሁ ወተፈትሐ ማእሰረ ልሳኑ ወተናገረ ርቱዐ።,"At once, his ears opened, his twisted tongue was released, and he began to speak clearly." +“ለማንም አትንገሩ፤” ብሎ አዘዛቸው፤ እነርሱ ግን ባዘዛቸውም መጠን ይልቅ እጅግ አወሩት።,ወገሠጾሙ ኢይንግሩ ወኢለመኑሂ ወአምጣነ ይከልኦሙ ውእቱ ፈድፋደ ይነግሩ ሎቱ።,"Jesus gave the people strict orders not to tell anyone. But the more he tried to silence them, the more eagerly they shared the news." +ያለ መጠንም ተገረሙና “ሁሉን ደኅና አድርጎአል፤ ደንቆሮችም እንዲሰሙ ዲዳዎችም እንዲናገሩ ያደርጋል፤” አሉ።,ወፈድፋደ ያነክሩ እንዘ ይብሉ ሚ ሠናይ ኵሎ ሠናየ ገብረ ለጽሙማንሂ ያሰምዖሙ ወለበሃማንሂ ያነብቦሙ።,"People were overcome with wonder, saying, “He does everything well! He even makes the deaf to hear and gives speech to those who can’t speak.”" +በዚያ ወራት ደግሞ ብዙ ሕዝብ ነበረ፤ የሚበሉትም ስለሌላቸው ደቀ መዛሙርቱን ጠርቶ,ወይእተ አሚረ ካዕበ ብዙኅ ሰብእ ሀሎ ወአልቦሙ ዘይበልዑ ወጸውዖሙ ለአርዳኢሁ ወይቤሎሙ።,"In those days there was another large crowd with nothing to eat. Jesus called his disciples and told them," +“ሕዝቡ ከእኔ ጋር እስካሁን ሦስት ቀን ውለዋልና የሚበሉት ስለሌላቸው አዝንላቸዋለሁ፤,ያምሕሩኒ እሉ ሰብእ ናሁ ሣልሶሙ ዮም እንዘ ይጸንሑኒ ወአልቦሙ ዘይበልዑ።,“I feel sorry for the crowd because they have been with me for three days and have nothing to eat. +ከእነርሱም አንዳንዶቹ ከሩቅ መጥተዋልና፥ ጦማቸውን ወደ ቤታቸው ባሰናብታቸው በመንገድ ይዝላሉ፤” አላቸው።,ወእመኒ ሰዐርክዎሙ ርኁባኒሆሙ ይእትዉ አብያቲሆሙ ይደክሙ በፍኖት እስመ ቦ እምኔሆሙ እምርኁቅ ዘመጽኡ።,"If I send them away hungry to their homes, they won’t have enough strength to travel, for some have come a long distance.”" +ደቀ መዛሙርቱም “በዚህ በምድረ በዳ እንጀራ ከየት አግኝቶ ሰው እነዚህን ማጥገብ ይችላል?” ብለው መለሱለት።,ወይቤልዎ አርዳኢሁ መኑ ዘይክል በዝየ በገዳም አጽግቦቶሙ ኅብስተ ለዝንቱ ኵሉ ሕዝብ።,"His disciples responded, “How can anyone get enough food in this wilderness to satisfy these people?”" +እርሱም “ስንት እንጀራ አላችሁ?” ብሎ ጠየቃቸው፤ እነርሱም “ሰባት” አሉት።,ወይቤሎሙ ሚመጠን ኀባውዝ ብክሙ ወይቤልዎ ሰብዑ።,"Jesus asked, “How much bread do you have?”They said, “Seven loaves.”" +ሕዝቡም በምድር እንዲቀመጡ አዘዘ። ሰባቱንም እንጀራ ይዞ አመሰገነ፤ ቈርሶም እንዲያቀርቡላቸው ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ለሕዝቡም አቀረቡ።,ወአዘዞሙ ለሰብእ ይርፍቁ ዲበ ምድር ወነሥኦን ለሰብዑ ኅብስት ወአእኰተ ወፈተተ ወወሀቦሙ ለአርዳኢሁ ያቅርቡ ሎሙ ወአቅረቡ ለሰብእ።,"He told the crowd to sit on the ground. He took the seven loaves, gave thanks, broke them apart, and gave them to his disciples to distribute; and they gave the bread to the crowd." +ጥቂትም ትንሽ ዓሣ ነበራቸው፤ ባረከውም፤ ይህንም ደግሞ እንዲያቀርቡላቸው አዘዘ።,ወቦሙ ዓሣኒ ኅዳጥ ወባረከ ኪያሁኒ ወይቤሎሙ አቅርቡ ሎሙ ዘኒ።,"They also had a few fish. He said a blessing over them, then gave them to the disciples to hand out also." +በሉም፤ ጠገቡም፤ የተረፈውንም ቍርስራሽ ሰባት ቅርጫት አነሡ።,ወበልዑ ወጸግቡ ወዘአግኀሡ ዘተርፈ ፍተታት መልአ ሰብዐተ አስፈሬዳተ።,They ate until they were full. They collected seven baskets full of leftovers. +የበሉትም አራት ሺህ ያህል ነበሩ፤ አሰናበታቸውም።,ወእለሰ በልዕዎ የአክሉ አርብዓ ምእት ወእምዝ ፈነዎሙ ሶቤሃ ይሑሩ።,"This was a crowd of about four thousand people! Jesus sent them away," +ወዲያውም ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ወደ ታንኳይቱ ገብቶ ወደ ዳልማኑታ አገር መጣ።ከሰማይ ምልክትን ስለጠየቁ ሰዎች,ወእምዝ ዐርገ ሐመረ ምስለ አርዳኢሁ ወበጽሐ ውስተ ደወለ ድልማኑታ።በእንተ እለ የኀሥሡ ትእምርተ እምሰማይ,then got into a boat with his disciples and went over to the region of Dalmanutha.Looking for proof +ፈሪሳውያንም ወጡና ሊፈትኑት ከሰማይ ምልክት ከእርሱ ፈልገው ከእርሱ ጋር ይከራከሩ ጀመር።,ወወፅኡ ፈሪሳውያን ወአኀዙ ይትኀሠሥዎ ወይሰአልዎ ትእምርተ እምሰማይ እንዘ ያሜክርዎ።,"The Pharisees showed up and began to argue with Jesus. To test him, they asked for a sign from heaven." +በመንፈሱም እጅግ ቃተተና “ይህ ትውልድ ስለ ምን ምልክት ይፈልጋል? እውነት እላችኋለሁ፤ ለዚህ ትውልድ ምልክት አይሰጠውም፤” አለ።,ወተከዘ በመንፈሱ ወይቤ ምንትኑ ተኀሥሥ ትእምርተ ዛቲ ትውልድ አማን እብለክሙ ከመ ኢይትወሀባ ለዛቲ ትውልድ ትእምርት።,"With an impatient sigh, Jesus said, “Why does this generation look for a sign? I assure you that no sign will be given to it.”" +ትቶአቸውም እንደ ገና ወደ ታንኳይቱ ገብቶ ወደ ማዶ ሄደ።ከፈሪሳውያንና ከሄሮድስ እርሾ መጠበቅ,ወኀደጎሙ ወዐርገ ካዕበ ሐመረ ወሖረ ማዕዶተ።በእንተ ብኁአ ፈሪሳውያን,"Leaving them, he got back in the boat and crossed to the other side of the lake.Understanding about the bread" +እንጀራ መያዝም ረሱ፤ ለእነርሱም ከአንድ እንጀራ በቀር በታንኳይቱ አልነበራቸውም።,ወረስዑ ነሢአ ኅብስት ወአልቦሙ ዘእንበለ አሐቲ ኅብስት ምስሌሆሙ ውስተ ሐመር።,"Jesus’ disciples had forgotten to bring any bread, so they had only one loaf with them in the boat." +እርሱም “ተጠንቀቁ፤ ከፈሪሳውያንና ከሄሮድስ እርሾ ተጠበቁ፤” ብሎ አዘዛቸው።,ወአዘዞሙ ወይቤሎሙ ዑቁ ወተዐቀቡ እምነ ብኁኦሙ ለፈሪሳውያን ወእምነ ብኁኦሙ ለሄሮድሳውያን።,He gave them strict orders: “Watch out and be on your guard for the yeast of the Pharisees as well as the yeast of Herod.” +እርስ በርሳቸውም “እንጀራ ስለሌለን ይሆናል፤” ብለው ተነጋገሩ።,ወኀለዩ በበይናቲሆሙ ወይቤሉ እስመሁ እንጋ ኅብስተ ኢነሣእነ ይብለነ።,"The disciples discussed this among themselves, “He said this because we have no bread.”" +ኢየሱስም አውቆ እንዲህ አላቸው “እንጀራ ስለሌላችሁ ስለ ምን ትነጋገራላችሁ? ገና አልተመለከታችሁምን? አላስተዋላችሁምን?,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ምንተኑ ትኄልዩ በልብክሙ እስመሁ ኅብስት አልብክሙ ዓዲኑ ኢተአምሩ ወኢትሌብዉ ልብክሙኑ ጽሉል።,"Jesus knew what they were discussing and said, “Why are you talking about the fact that you don’t have any bread? Don’t you grasp what has happened? Don’t you understand? Are your hearts so resistant to what God is doing?" +ልባችሁስ ደንዝዞአልን? ዐይን ሳላችሁ አታዩምን? ጆሮስ ሳላችሁ አትሰሙምን? ትዝስ አይላችሁምን?,አዕይንት ብክሙ ወኢትሬእዩ ወእዝን ብክሙ ወኢትሰምዑ ወኢትዜከሩኑ።,Don’t you have eyes? Why can’t you see? Don’t you have ears? Why can’t you hear? Don’t you remember? +አምስቱን እንጀራ ለአምስት ሺህ በቈረስሁ ጊዜ፥ ቍርስራሹ የሞላ ስንት መሶብ አነሣችሁ” እነርሱም “ዐሥራ ሁለት፤” አሉት።,ዘአመ ኀምሰ ኅብስተ ፈተትኩ ለኀምሳ ምእት ብእሲ ሚመጠነ አግኀሥክሙ አክፋረ ዘመልአ ፍተታተ ዘተርፈ ወይቤልዎ ዐሠርተ ወክልኤተ።,"When I broke five loaves of bread for those five thousand people, how many baskets full of leftovers did you gather?”They answered, “Twelve.”" +ሰባቱን እንጀራስ ለአራት ሺህ በቈረስሁ ጊዜ፥ ቍርስራሹ የሞላ ስንት ቅርጫት አነሣችሁ? እነርሱም “ሰባት” አሉት።,ወይቤሎሙ አመሰኬ ሰብዑ ኅብስተ ለአርብዓ ምእት ብእሲ ሚመጠነ አግኀሥክሙ አስፈሬዳተ ዘመልአ ፍተታተ ዘተርፈ ወይቤልዎ ሰብዑ።,"“And when I broke seven loaves of bread for those four thousand people, how many baskets full of leftovers did you gather?”They answered, “Seven.”" +“ገና አላስተዋላችሁምን?” አላቸው።ኢየሱስ በቤተ ሳይዳ አንድ ዐይነ ስውር እንደፈወሰ,ወይቤሎሙ እፎ እንከ ዘኢትሌብዉ።በእንተ ዕዉር ዘቤተ ሳይዳ,"Jesus said to them, “And you still don’t understand?”A blind man is healed" +ወደ ቤተ ሳይዳም መጡ። ዕውርም አመጡለት፤ እንዲዳስሰውም ለመኑት።,ወበጽሑ ቤተ ሳይዳ ወአምጽኡ ኀቤሁ ዕዉረ ወአስተብቍዕዎ ይግሥሦ።,Jesus and his disciples came to Bethsaida. Some people brought a blind man to Jesus and begged him to touch and heal him. +ዕውሩንም እጁን ይዞ ከመንደር ውጭ አወጣው፤ በዐይኑም ተፍቶበት እጁንም ጭኖበት “አንዳች ታያለህን?” ብሎ ጠየቀው።,ወአኀዞ በእዴሁ ለውእቱ ዕዉር ወአውፅኦ አፍኣ እምሀገር ወተፍአ ውስተ አዕይንቲሁ ወገሠሦ ወይቤሎ ምንተ ትሬኢ።,"Taking the blind man’s hand, Jesus led him out of the village. After spitting on his eyes and laying his hands on the man, he asked him, “Do you see anything?”" +አሻቅቦም “ሰዎች እንደ ዛፍ ሲመላለሱ አያለሁ፤” አለ።,ወነጸረ ወይቤ እሬኢ ሰብአ ከመ ዕፀው ያንሶስዉ።,"The man looked up and said, “I see people. They look like trees, only they are walking around.”" +ከዚህም በኋላ ደግሞ እጁን በዐይኑ ላይ ጫነበት፤ አጥርቶም አየ፤ ዳነም፤ ከሩቅም ሳይቀር ሁሉን ተመለከተ።,ወገሠሦ አዕይንቲሁ ካዕበ ወርእየ ዳኅነ ወነጸረ ኵሎ ብሩሀ።,"Then Jesus placed his hands on the man’s eyes again. He looked with his eyes wide open, his sight was restored, and he could see everything clearly." +ወደ ቤቱም ሰደደውና “ወደ መንደሩ አትግባ፤ በመንደሩም ለማንም አንዳች አትናገር፤” አለው።ኢየሱስ መሲሕ መሆኑን ጴጥሮስ መግለጡ,ወፈነዎ ቤቶ ወይቤሎ ኢትባእ ውስተ አዕጻዳት ወአልቦ ዘትነግር በውስተ ሀገርኒ።ዘከመ ተስእሎሙ ለሐዋርያት እግዚእ በቂሳርያ,"Then Jesus sent him home, saying, “Don’t go into the village!”Jesus predicts his death" +ኢየሱስና ደቀ መዛሙርቱም በፊልጶስ ቂሣርያ ወዳሉ መንደሮች ወጡ፤ በመንገድም “ሰዎች እኔ ማን እንደ ሆንሁ ይላሉ?” ብሎ ደቀ መዛሙርቱን ጠየቃቸው።,ወሖረ እግዚእ ኢየሱስ ወአርዳኢሁ ውስተ አህጉረ ቂሳርያ ዘፊልጶስ ወተስእሎሙ ለአርዳኢሁ በፍኖት ወይቤሎሙ መነ ይብለኒ ሰብእ።,"Jesus and his disciples went into the villages near Caesarea Philippi. On the way he asked his disciples, “Who do people say that I am?”" +እነርሱም “መጥምቁ ዮሐንስ፥ ሌሎችም ኤልያስ፥ ሌሎችም ከነቢያት አንዱ” ብለው ነገሩት።,ወይቤልዎ ዮሐንስሃ መጥምቀ አው ኤልያስሃ አው አሐዱ እምነቢያት።,"They told him, “Some say John the Baptist, others Elijah, and still others one of the prophets.”" +“እናንተስ እኔ ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ?” ብሎ ጠየቃቸው። ጴጥሮስም “አንተ ክርስቶስ ነህ፤” ብሎ መለሰለት።,ወይቤሎሙ አንትሙኬ መነ ትብሉኒ ወተሰጥዎ ጴጥሮስ ወይቤሎ አንተ ውእቱ ክርስቶስ ።,"He asked them, “And what about you? Who do you say that I am?”Peter answered, “You are the Christ.”" +ስለ እርሱም ለማንም እንዳይናገሩ አዘዛቸው።ኢየሱስ ስለ ሞቱና ስለ ትንሣኤው እንደተናገረ,ወገሠጾሙ ከመ ኢይንግሩ ወኢለመኑሂ በእንቲኣሁ።ዘከመ መሀረ በእንተ ሕማሙ,Jesus ordered them not to tell anyone about him. +የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ በሽማግሌዎችም በካህናት አለቆችም በጻፎችም ሊናቅ፥ ሊገደልም ከሦስት ቀንም በኋላ ሊነሣ እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።,ወአኀዘ ይምሀሮሙ ከመ ሀለዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ብዙኀ ያሕምምዎ ወያመክርዎ ረበናት ወሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወይቀትልዎ ወይትነሣእ በሣልስት ዕለት።,"Then Jesus began to teach his disciples: “The Human One must suffer many things and be rejected by the elders, chief priests, and the legal experts, and be killed, and then, after three days, rise from the dead.”" +ጴጥሮስም ወደ እርሱ ወስዶ ይገሥጸው ጀመር።,ወገሀደ ነገሮሙ ዘንተ ነገረ ወቀርበ ጴጥሮስ ወአኀዘ ይክልኦ።,"He said this plainly. But Peter took hold of Jesus and, scolding him, began to correct him." +እርሱ ግን ዘወር አለ፤ ደቀ መዛሙርቱንም አይቶ ጴጥሮስን ገሠጸውና “ወደ ኋላዬ ሂድ! አንተ ሰይጣን! የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን ነገር አታስብምና፤” አለ።,ወተመይጠ ወነጸረ ኀበ አርዳኢሁ ወገሠጾ ለጴጥሮስ ወይቤሎ ሑር እምድኅሬየ ሰይጣን እስመ ኢትኄሊ ዘእግዚአብሔር ዘእንበለ ዘዕጓለ እመሕያው።በእንተ እለ ይፀመድዎ ለእግዚእ ኢየሱስ,"Jesus turned and looked at his disciples, then sternly corrected Peter: “Get behind me, Satan. You are not thinking God’s thoughts but human thoughts.”" +ሕዝቡንም ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ጠርቶ እንዲህ አላቸው “በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ፤ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።,ወጸውዖሙ ለሕዝብ ምስለ አርዳኢሁ ወይቤሎሙ ዘይፈቅድ ይፀመደኒ ይጽልኣ ለነፍሱ ወያጥብዕ ወይጹር መስቀለ ሞቱ ወይትልወኒ።,"After calling the crowd together with his disciples, Jesus said to them, “All who want to come after me must say no to themselves, take up their cross, and follow me." +ነፍሱን ሊያድን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታልና፤ ስለ እኔና ስለ ወንጌል ነፍሱን የሚያጠፋ ሁሉ ግን ያድናታል።,ወዘይፈቅድ ያድኅና ለነፍሱ ለይግድፋ ወዘሰ ገደፋ ለነፍሱ በእንቲኣየ ወበእንተ ወንጌል ይረክባ።,All who want to save their lives will lose them. But all who lose their lives because of me and because of the good news will save them. +ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?,ወምንተ ይበቍዖ ለሰብእ ለእመ ኵሎ ዓለመ ረብኀ ወነፍሶ ኀጕለ።,Why would people gain the whole world but lose their lives? +ሰውስ ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?,ወምንተ እምወሀበ ሰብእ ቤዛሃ ለነፍሱ።,What will people give in exchange for their lives? +በዚህም በዘማዊና በኀጢአተኛ ትውልድ መካከል በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በአባቱ ክብር ከቅዱሳን መላእክት ጋር በመጣ ጊዜ በእርሱ ያፍርበታል።,ወለዘኒ ኀፈረኒ ወኀፈረ ቃልየ በዛቲ ትውልድ ዘማ ወኃጥእት ወልደ ዕጓለ እመሕያውኒ የኀፍሮ አመ ይመጽእ በስብሐተ አቡሁ ምስለ መላእክቲሁ ቅዱሳን።,"Whoever is ashamed of me and my words in this unfaithful and sinful generation, the Human One will be ashamed of that person when he comes in the Father’s glory with the holy angels.”" +እውነት እላችኋለሁ፥ በዚህ ከቆሙት ሰዎች የእግዚአብሔር መንግሥት በኀይል ስትመጣ እስኪያዩ ድረስ፥ ሞትን የማይቀምሱ አንዳንዶች አሉ፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ አማን እብለክሙ ሀለዉ እምእለ ይቀውሙ ዝየ እለ ኢይጥዕምዎ ለሞት እስከ አመ ይሬእይዋ ለመንግሥተ እግዚአብሔር እንዘ ትመጽእ በኀይል።ዘከመ ተወለጠ ራእዩ በደብረ ታቦር,"Jesus continued, “I assure you that some standing here won’t die before they see God’s kingdom arrive in power.”" +ከስድስት ቀንም በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ዮሐንስንም ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው። በፊታቸውም ተለወጠ፤ ልብሱም አንጸባረቀ፤,ወአመ ሰዱስ ዕለት ነሥኦሙ እግዚእ ኢየሱስ ለጴጥሮስ ወለያዕቆብ ወለዮሐንስ ወአዕረጎሙ ደብረ ነዋኀ በባሕቲቶሙ ወተወለጠ ራእዩ በቅድሜሆሙ።,"Six days later Jesus took Peter, James, and John, and brought them to the top of a very high mountain where they were alone. He was transformed in front of them," +አጣቢም በምድር ላይ እንደዚያ ሊያነጣው እስከማይችል በጣም ነጭ ሆነ።,ወአልባሲሁኒ በረቀ ወጻዕደወ ጥቀ ዘኢይክል መሃፒል ከማሁ አጻዕድዎቶ በዲበ ምድር።,"and his clothes were amazingly bright, brighter than if they had been bleached white." +ኤልያስና ሙሴም ታዩአቸው፤ ከኢየሱስም ጋር ይነጋገሩ ነበር።,ወአስተርአይዎሙ ሙሴ ወኤልያስ እንዘ ይትናገሩ ምስለ እግዚእ ኢየሱስ።,Elijah and Moses appeared and were talking with Jesus. +ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን “መምህር ሆይ! በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ፤” አለው።,ወአውሥአ ጴጥሮስ ወይቤሎ ለእግዚእ ኢየሱስ ረቢ ይኄይሰነ ንንበር ዝየ ወንግበር ሠለስተ ማኅደረ አሐደ ለከ ወአሐደ ለሙሴ ወአሐደ ለኤልያስ።,"Peter reacted to all of this by saying to Jesus, “Rabbi, it’s good that we’re here. Let’s make three shrines—one for you, one for Moses, and one for Elijah.”" +እጅግ ስለ ፈሩ የሚለውን አያውቅም ነበር።,ወኢየአምር ዘይብል እስመ ድንጉፃን እሙንቱ።,"He said this because he didn’t know how to respond, for the three of them were terrified." +ደመናም መጥቶ ጋረዳቸው፤ ከደመናውም “የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት፤” የሚል ድምፅ መጣ።,ወመጽአ ደመና ብሩህ ወጸለሎሙ ወመጽአ ቃል እምደመና ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ወሎቱ ስምዕዎ።,"Then a cloud overshadowed them, and a voice spoke from the cloud, “This is my Son, whom I dearly love. Listen to him!”" +ድንገትም ዞረው ሲመለከቱ ከእነርሱ ጋር ከኢየሱስ ብቻ በቀር ማንንም አላዩም።,ወእምዝ ግብተ ነጺሮሙ አልቦ ዘርእዩ ዘእንበለ እግዚእ ኢየሱስ ባሕቲቱ ምስሌሆሙ።,"Suddenly, looking around, they no longer saw anyone with them except Jesus." +ከተራራውም ሲወርዱ የሰው ልጅ ከሙታን እስኪነሣ ድረስ ያዩትን ለማንም እንዳይነግሩ አዘዛቸው።,ወእንዘ ይወርዱ እምደብር አዘዞሙ እግዚእ ኢየሱስ ኢይንግሩ ወኢለመኑሂ ዘርእዩ ዘእንበለ አመ ተንሥአ ወልደ ዕጓለ እመሕያው እምነ ምዉታን።,"As they were coming down the mountain, he ordered them not to tell anyone what they had seen until after the Human One had risen from the dead." +ቃሉንም ይዘው “ከሙታን መነሣት ምንድር ነው?” እያሉ እርስ በርሳቸው ተጠያየቁ።,ወዐቀቡ ቃሎ ወተኃሠሡ በበይናቲሆሙ እንዘ ይብሉ ምንት ውእቱ ተንሥኦ እምነ ምውታን።በእንተ ተስእሎተ አርዳኢሁ,"So they kept it to themselves, wondering, “What’s this ‘rising from the dead’?”" +እነርሱም “ኤልያስ አስቀድሞ ሊመጣ እንዲገባው ጻፎች ስለ ምን ይላሉ?” ብለው ጠየቁት።,ወተስእልዎ ወይቤልዎ በእፎ ይብሉ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን ኤልያስ ይቀድም መጺአ።,"They asked Jesus, “Why do the legal experts say that Elijah must come first?”" +እርሱም መልሶ “ኤልያስማ አስቀድሞ ይመጣል፤ ሁሉንም ያቀናል፤ ስለ ሰው ልጅም እንዴት ተብሎ ተጽፎአል? ብዙ መከራ እንዲቀበል እንዲናቅም።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ኤልያስ ይመጽእ ቅድመ ወያስተራትዕ ኵሎ ወእፎ ጽሑፍ በእንተ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ከመ ብዙኀ ያሐምምዎ ወይሜንንዎ።,"He answered, “Elijah does come first to restore all things. Why was it written that the Human One would suffer many things and be rejected?" +ነገር ግን እላችኋለሁ፤ ኤልያስ ደግሞ መጥቶአል፤ ስለ እርሱም እንደ ተጸፈ የወደዱትን ሁሉ አደረጉበት፤” አላቸው።ኢየሱስ ርኵስ መንፈስ ያደረበትን ልጅ እንደፈወሰ,ወባሕቱ እብለክሙ ኤልያስ ወድአ መጽአ ወገብሩ ላዕሌሁ ኵሎ ዘፈቀዱ በከመ ጽሑፍ በእንቲኣሁ።,"In fact, I tell you that Elijah has come, but they did to him whatever they wanted, just as it was written about him.”A demon-possessed boy" +ወደ ደቀ መዛሙርቱም በመጣ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ሲከብቡአቸው ጻፎችም ከእነርሱ ጋር ሲከራከሩ አየ።,ወበጽሐ ኀበ አርዳኢሁ ወረከበ ብዙኀ ሰብአ ኀቤሆሙ ወጸሐፍትኒ እንዘ ይሴአልዎሙ።,"When Jesus, Peter, James, and John approached the other disciples, they saw a large crowd surrounding them and legal experts arguing with them." +ወዲያውም ሕዝቡ ሁሉ ባዩት ጊዜ ደነገጡ፤ ወደ እርሱም ሮጠው እጅ ነሡት።,ወሶበ ርእይዎ ኵሎሙ ሰብእ ደንገፁ ወሮጹ ሶቤሃ ወአምኅዎ፤,"Suddenly the whole crowd caught sight of Jesus. They ran to greet him, overcome with excitement." +ጻፎችንም “ስለ ምን ከእነርሱ ጋር ትከራከራላችሁ?” ብሎ ጠየቃቸው።,ወተስእሎሙ ለጸሐፍት እንዘ ይብል ምንተኑ ትትኃሠሥዎሙ።በእንተ ዘነገርጋር,"Jesus asked them, “What are you arguing about?”" +ከሕዝቡ አንዱ መልሶ “መምህር ሆይ! ድዳ መንፈስ ያደረበትን ልጄን ወደ አንተ አምጥቼአለሁ፤,ወአውሥአ አሐዱ እምውስተ ሕዝብ ወይቤሎ ሊቅ አምጻእክዎ ለወልድየ ኀቤከ እስመ ጋኔን በሃም አኀዞ።,"Someone from the crowd responded, “Teacher, I brought my son to you, since he has a spirit that doesn’t allow him to speak." +በያዘውም ስፍራ ሁሉ ይጥለዋል፤ አረፋም ይደፍቃል፤ ጥርሱንም ያፋጫል፤ ይደርቃልም፤ እንዲያወጡለትም ለደቀ መዛሙርትህ ነገርኋቸው፤ አልቻሉምም” አለው።,ወኀበ ረከቦ ይነፅኆ ወያስተራግፆ ወያሤውኖ ወያሐቅዮ ስነኒሁ ወያየብሶ ወእቤሎሙ ለአርዳኢከ ያውፅእዎ ወስእንዎ ፈውሶቶ።,"Wherever it overpowers him, it throws him into a fit. He foams at the mouth, grinds his teeth, and stiffens up. So I spoke to your disciples to see if they could throw it out, but they couldn’t.”" +እርሱም መልሶ “የማታምን ትውልድ ሆይ! እስከመቼ ከእናንተ ጋር እኖራለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ወደ እኔ አምጡት፤” አላቸው።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ኦ ትውልድ እንተ አልባቲ ሃይማኖት እስከ ማእዜኑ እሄሉ ምስሌክሙ ወእስከ ማእዜኑ እትዔገሠክሙ አምጽእዎ ዝየ ኀቤየ።,"Jesus answered them, “You faithless generation, how long will I be with you? How long will I put up with you? Bring him to me.”" +ወደ እርሱም አመጡት። እርሱንም ባየ ጊዜ ያ መንፈስ ወዲያው አንፈራገጠው፤ ወደ ምድርም ወድቆ አረፋ እየደፈቀ ተንፈራፈረ።,ወወሰድዎ ኀቤሁ ወሶበ ርእዮ ውእቱ ጋኔን ነጽኆ ሶቤሃ ውስተ ምድር ወአስተራገፆ ወአሥወኖ።,"They brought him. When the spirit saw Jesus, it immediately threw the boy into a fit. He fell on the ground and rolled around, foaming at the mouth." +አባቱንም “ይህ ከያዘው ስንት ዘመን ነው?” ብሎ ጠየቀው። እርሱም “ከሕፃንነቱ ጀምሮ ነው፤,ወተስእሎ እግዚእ ኢየሱስ ለአቡሁ ወይቤሎ እማእዜኑ ዘአኀዞ ወይቤሎ እምንእሱ።,"Jesus asked his father, “How long has this been going on?”He said, “Since he was a child." +ብዙ ጊዜም ሊያጠፋው ወደ እሳትም ወደ ውኀም ጣለው፤ ቢቻልህ ግን እዘንልን፤ እርዳንም፤” አለው።,ወዘልፈ ያወድቆ ኀበ ጸድፍ ወውስተ እሳት ወማይ ከመ ይቅትሎ ወባሕቱ በዘትክል ርድአኒ ወመሐረኒ።,"It has often thrown him into a fire or into water trying to kill him. If you can do anything, help us! Show us compassion!”" +ኢየሱስም “ቢቻልህ ትላለህ? ለሚያምን ሁሉ ይቻላል፤” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ እስመ ትቤ እመ ትክል ርድአኒ እመሰ ተአምን ኵሉ ይትከሀል ለዘየአምን።,"Jesus said to him, “‘If you can do anything’? All things are possible for the one who has faith.”" +ወዲያውም የብላቴናው አባት ጮኾ “አምናለሁ፤ አለማመኔን እርዳው፤” አለ።,ወጸርሐ አቡሁ ለውእቱ ወልድ ወይቤ አአምን እግዚኦ ባሕቱ ርድኦ ለኢአሚኖትየ።,"At that the boy’s father cried out, “I have faith; help my lack of faith!”" +ኢየሱስም ሕዝቡ እንደ ገና ሲራወጥ አይቶ ርኵሱን መንፈስ ገሠጸና “አንተ ድዳ ደንቆሮም መንፈስ፥ እኔ አዝሃለሁ፤ ከእርሱ ውጣ! ከእንግዲህም አትግባበት፤” አለው።,ወርእዮ እግዚእ ኢየሱስ ከመ ይትራወጽ ሰብእ ገሠጾ ለውእቱ ጋኔን እኩይ ወይቤሎ ጋኔን በሃም ወጽሙም አነ እኤዝዘከ ትፃእ እምኔሁ ወኢትግባእ እንከ ላዕሌሁ።,"Noticing that the crowd had surged together, Jesus spoke harshly to the unclean spirit, “Mute and deaf spirit, I command you to come out of him and never enter him again.”" +ጮኾም እጅግም አንፈራግጦት ወጣ፤ ብዙዎችም “ሞተ” እስኪሉ ድረስ እንደ ሙት ሆነ።,ወአግዐሮ ብዙኀ ወአስተራገፆ ወወፅአ ወኮነ ከመ በድን እስከ ይብሉ ብዙኃን ሞተ።,"After screaming and shaking the boy horribly, the spirit came out. The boy seemed to be dead; in fact, several people said that he had died." +ኢየሱስ ግን እጁን ይዞ አስነሣው፤ ቆመም።,ወአኀዞ እግዚእ ኢየሱስ በእዴሁ ወአንሥኦ ወተንሥአ።,"But Jesus took his hand, lifted him up, and he arose." +ወደ ቤትም ከገባ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ “እኛ ልናወጣው ያልቻልን ስለ ምንድር ነው?” ብለው ብቻውን ጠየቁት።,ወበዊኦሙ ቤተ ይቤልዎ አርዳኢሁ በባሕቲቶሙ በእፎ ስእነ ንሕነ አውፅኦቶ።,"After Jesus went into a house, his disciples asked him privately, “Why couldn’t we throw this spirit out?”" +“ይህ ወገን በጸሎትና በጦም ካልሆነ በምንም ሊወጣ አይችልም፤” አላቸው።ኢየሱስ ስለ ሞቱና ስለ ትንሣኤው ዳግመኛ እንደተናገረ,ወይቤሎሙ ዝንቱ ዘመድ ኢይክል ይፃእ ዘእንበለ በጾም ወበጸሎት።,"Jesus answered, “Throwing this kind of spirit out requires prayer.”Jesus predicts his death" +-,ወወፂኦ እምህየ ሖረ እንተ ገሊላ ወኢቀፈደ ያእምርዎ።በእንተ ሕማሙ ወሞቱ,"From there Jesus and his followers went through Galilee, but he didn’t want anyone to know it." +ከዚያም ወጥተው በገሊላ በኩል አለፉ፤ ደቀ መዛሙርቱንም ያስተምር ስለ ነበር ማንም ያውቅ ዘንድ አልወደደም፤ ለእነርሱም “የሰው ልጅ በሰዎች እጅ አልፎ ይሰጣል፤ ይገድሉትማል፤ ተገድሎም በሦስተኛው ቀን ይነሣል፤” ይላቸው ነበር።,ወመሀሮሙ ለአርዳኢሁ ወይቤሎሙ ሀለዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ይግባእ ውስተ እደ ሰብእ ኃጥኣን ወይቀትልዎ ወበሣልስት ዕለት ይትነሣእ።,"This was because he was teaching his disciples, “The Human One will be delivered into human hands. They will kill him. Three days after he is killed he will rise up.”" +እነርሱም ነገሩን አላስተዋሉም፤ እንዳይጠይቁትም ፈሩ።ስለ ትሕትና የተሰጠ ትምህርት,ወኢያእመሩ ዘይቤሎሙ ወይፈርህዎ ተስእሎቶ።በእንተ ትሕትና ወትዕግሥት,"But they didn’t understand this kind of talk, and they were afraid to ask him." +ወደ ቅፍርናሆምም መጣ። በቤትም ሆኖ “በመንገድ እርስ በርሳችሁ ምን ተነጋገራችሁ?” ብሎ ጠየቃቸው።,ወበጺሖ ቅፍርናሆም ወበዊኦ ቤተ ይቤሎሙ ምንተኑ ኀለይክሙ በፍኖት በበይናቲክሙ።,"They entered Capernaum. When they had come into a house, he asked them, “What were you arguing about during the journey?”" +እነርሱ ግን በመንገድ “ከሁሉ የሚበልጥ ማን ይሆን?” ተባብለው ነበርና ዝም አሉ።,ወአርመሙ እስመ ተባሀሉ በበይናቲሆሙ በፍኖት መኑ እንጋ የዐቢ እምኔሆሙ።,"They didn’t respond, since on the way they had been debating with each other about who was the greatest." +ተቀምጦም ዐሥራ ሁለቱን ጠርቶ “ሰው ፊተኛ ሊሆን ቢወድ ከሁሉ በኋላ የሁሉም አገልጋይ ይሁን፤” አላቸው።,ወነበረ ወጸውዖሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ ወይቤሎሙ ዘይፈቅድ ይኩን ሊቀ ለያትሕት ርእሶ ለኵሉ ወይኩን ላእከ ለኵሉ።,"He sat down, called the Twelve, and said to them, “Whoever wants to be first must be least of all and the servant of all.”" +ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም,ወነሥአ ሕፃነ ወአቀሞ ማእከሎሙ ወአንበሮ ውስተ ሕፅኑ ወይቤሎሙ፤,"Jesus reached for a little child, placed him among the Twelve, and embraced him. Then he said," +“እንደዚህ ካሉ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን እንጂ እኔን አይቀበልም አላቸው።”,ዘተወክፈ አሐደ ዘመጠነዝ ሕፃን በስምየ ኪያየ ተወክፈ ወዘኒ ኪያየ ተወክፈ አኮ ኪያየ ባሕቲቶ ዘተወክፈ ዘእንበለ ዘፈነወኒ።,“Whoever welcomes one of these children in my name welcomes me; and whoever welcomes me isn’t actually welcoming me but rather the one who sent me.”Recognize your allies +ዮሐንስ መልሶ “መምህር ሆይ! አንድ ሰው በስምህ አጋንንትን ሲያወጣ አየነው፤,ወአውሥአ ዮሐንስ ወይቤሎ ሊቅ ቦ ዘርኢነ ዘያወፅእ አጋንንተ በስምከ ወከላእናሁ እስመ ኢተለወከ ምስሌነ።,"John said to Jesus, “Teacher, we saw someone throwing demons out in your name, and we tried to stop him because he wasn’t following us.”" +ስለማይከተለንም ከለከልነው፤” አለው። ኢየሱስ ግን አለ “በስሜ ተአምር ሠርቶ በቶሎ በእኔ ላይ ክፉ መናገር የሚችል ማንም የለምና አትከልክሉት፤,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኢትክልእዎ እስመ አልቦ ዘይገብር ኀይለ በስምየ ወይክል ፍጡነ አሕሥሞ ቃል ላዕሌየ።,"Jesus replied, “Don’t stop him. No one who does powerful acts in my name can quickly turn around and curse me." +የማይቃወመን እርሱ ከእኛ ጋር ነውና።,እስመ እምከመ ኢኮነ ዕድውክሙ ቢጽክሙ ውእቱ።,Whoever isn’t against us is for us. +የክርስቶስ ስለ ሆናችሁ በስሜ ጽዋ ውኀ የሚያጠጣችሁ ሁሉ፥ ዋጋው እንዳይጠፋበት እውነት እላችኋለሁ።ታናናሾችን ስለሚያስት ሰው,ወዘአስተየክሙ ጽዋዐ ማይ ቈሪር በስምየ እስመ እለ ክርስቶስ አንትሙ አማን እብለክሙ ኢየኀጕል ዕሴቶ።,I assure you that whoever gives you a cup of water to drink because you belong to Christ will certainly be rewarded. +“በእኔም ከሚያምኑት ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ ትልቅ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለው ነበር።,ወዘአስሐቶ ለአሐዱ እምእሉ ንኡሳን እለ የአምኑ ብየ ይኄይሶ ይስቅሉ ማኅረጸ አድግ በክሣዱ ወያስጥምዎ ውስተ ባሕር።,"“As for whoever causes these little ones who believe in me to trip and fall into sin, it would be better for them to have a huge stone hung around their necks and to be thrown into the lake." +-,ወእመኒ እዴከ ታስሕተከ ምትራ እስመ ይኄይሰከ ምቱረ እድ ትባእ ውስተ ሕይወት፤,"If your hand causes you to fall into sin, chop it off. It’s better for you to enter into life crippled than to go away with two hands into the fire of hell, which can’t be put out." +እጅህ ብታሰናክልህ ቍረጣት፤ ሁለት እጅ ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነም ወደማይጠፋ እሳት ከመሄድ ጕንድሽ ሆነህ ወደ ሕይወት መግባት ይሻላል።,እምትባእ ምስለ ክልኤሆን እደዊከ ውስተ እሳተ ገሃነም ኀበ ዕፄሁ ኢይነውም ወእሳቱ ኢይጠፍእ።, +-,ወእመኒ እግርከ ታስሕተከ ምትራ እስመ ይኄይሰከ ሐንካሰከ ትባእ ውስተ ሕይወት፤,"If your foot causes you to fall into sin, chop it off. It’s better for you to enter life lame than to be thrown into hell with two feet." +እግርህ ብታሰናክልህ ቍረጣት፤ ሁለት እግር ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነም ወደማይጠፋ እሳት ከመጣል አንካሳ ሆነህ ወደ ሕይወት መግባት ይሻልሃል።,እምትባእ ምስለ ክልኤሆን እገሪከ ውስተ እሳተ ገሃነም ኀበ ዕፄሁ ኢይነውም ወእሳቱ ኢይጠፍእ።, +-,ወእመኒ ዐይንከ ታስሕተከ ምልሓ እስመ ይኄይሰከ ነቋረከ ትባእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር ፤,"If your eye causes you to fall into sin, tear it out. It’s better for you to enter God’s kingdom with one eye than to be thrown into hell with two." +ዐይንህ ብታሰናክልህ አውጣት፤ ሁለት ዐይን ኖሮህ ትላቸው ወደማይሞትበት እሳቱም ወደማይጠፋበት ወደ ገሃነመ እሳት ከመጣል አንዲት ዐይን ኖራህ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት ይሻልሃል።,እምትባእ ምስለ ክልኤሆን አዕይንቲከ ውስተ ገሃነም ዘእሳት ኀበ ዕፄሁ ኢይነውም ወእሳቱ ኢይጠፍእ።በእንተ ፍቅር,That’s a place where worms don’t die and the fire never goes out. +ሰው ሁሉ በእሳት ይቀመማልና፤ መሥዋዕትም ሁሉ በጨው ይቀመማል።,እስመ ለኵሉ በእሳት ይሜልሕዎ ወኵሉ ዘይጠባሕ ይትሜላሕ በጼው።,Everyone will be salted with fire. +ጨው መልካም ነው፤ ጨው ግን አልጫ ቢሆን በምን ታጣፍጡታላችሁ? በነፍሳችሁ ጨው ይኑርባችሁ፤ እርስ በርሳችሁም ተስማሙ።”,ሠናይ ውእቱ ጼው ወእመሰ ጼው ለስሐ በምንት እንከ ይቄስምዎ። ጼወ ርከቡ በበይናቲክሙ ወተሰናአዉ።,"Salt is good; but if salt loses its saltiness, how will it become salty again? Maintain salt among yourselves and keep peace with each other.”" +የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ።,መጽሐፈ ልደቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ ዳዊት ወልደ አብርሃም።,"A record of the ancestors of Jesus Christ, son of David, son of Abraham:" +አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤ ይስሐቅም ያዕቆብን ወለደ፤ ያዕቆብም ይሁዳንና ወንድሞቹን ወለደ፤,አብርሃም ወለዶ ለይስሐቅ ወይስሐቅኒ ወለዶ ለያዕቆብ ወያዕቆብኒ ወለደ ይሁዳሃ ወአኀዊሁ።,Abraham was the father of Isaac.Isaac was the father of Jacob.Jacob was the father of Judah and his brothers. +ይሁዳም ከትዕማር ፋሬስንና ዛራን ወለደ፤ ፋሬስም ኤስሮምን ወለደ፤,ወይሁዳኒ ወለደ ፋሬስሃ ወዛራሃ እምትእማር ወፋሬስኒ ወለደ ኤስሮምሃ ወኤስሮምኒ ወለደ አራምሃ።,"Judah was the father of Perez and Zerah,whose mother was Tamar.Perez was the father of Hezron.Hezron was the father of Aram." +ኤስሮምም አራምን ወለደ፤ አራምም አሚናዳብን ወለደ፤ አሚናዳብም ነአሶንን ወለደ፤ ነአሶንም ሰልሞንን ወለደ፤,ወአራምኒ ወለደ አሚናዳብሃ ወአሚናዳብኒ ወለደ ነአሶንሃ ወነአሶንኒ ወለደ ሰልሞንሃ።,Aram was the father of Amminadab.Amminadab was the father of Nahshon.Nahshon was the father of Salmon. +ሰልሞንም ከራኬብ ቦኤዝን ወለደ፤ ቦኤዝም ከሩት ኢዮቤድን ወለደ፤ ኢዮቤድም እሴይን ወለደ፤,ወሰልሞንኒ ወለደ ቡኤዝሃ እምራኬብ ወቡኤዝኒ ወለደ ኢዮቤድሃ እምነ ሩት ወኢዮቤድኒ ወለደ እሴይሃ።,"Salmon was the father of Boaz, whose mother was Rahab.Boaz was the father of Obed, whose mother was Ruth.Obed was the father of Jesse." +እሴይም ንጉሥ ዳዊትን ወለደ፤ ንጉሥ ዳዊትም ከኦርዮ ሚስት ሰሎሞንን ወለደ።,ወእሴይኒ ወለደ ዳዊትሃ ንጉሠ ወዳዊትኒ ንጉሥ ወለደ ሰሎሞንሃ እምነ ብእሲተ ኦርዮ።,"Jesse was the father of David the king.David was the father of Solomon,whose mother had been the wife of Uriah." +ሰሎሞንም ሮብዓምን ወለደ፤ ሮብዓምም አብያን ወለደ፤ አብያም አሣፍን ወለደ፤,ወሰሎሞንኒ ወለደ ሮብዓምሃ ወሮብዓምኒ ወለደ አብያሃ ወአብያኒ ወለደ አሳፍሃ።,Solomon was the father of Rehoboam.Rehoboam was the father of Abijah.Abijah was the father of Asaph. +አሣፍም ኢዮሣፍጥን ወለደ፤ ኢዮሣፍጥም ኢዮራምን ወለደ፤ ኢዮራምም ዖዝያንን ወለደ፤,ወአሳፍኒ ወለደ ኢዮሳፍጥሃ ወኢዮሳፍጥኒ ወለደ ኢዮራምሃ ወኢዮራምኒ ወለደ ዖዝያንሃ ዘተሰምየ አዛርያስ።,Asaph was the father of Jehoshaphat.Jehoshaphat was the father of Joram.Joram was the father of Uzziah. +ዖዝያንም ኢዮአታምን ወለደ፤ ኢዮአታምም አካዝን ወለደ፤,ወዖዝያንኒ ወለደ ኢዮአታምሃ ወኢዮአታምኒ ወለደ አካዝሃ ወአካዝኒ ወለደ ሕዝቅያስሃ።,Uzziah was the father of Jotham.Jotham was the father of Ahaz.Ahaz was the father of Hezekiah. +አካዝም ሕዝቅያስን ወለደ፤ ሕዝቅያስም ምናሴን ወለደ፤ ምናሴም አሞፅን ወለደ፤,ወሕዝቅያስኒ ወለደ ምናሴሃ ወምናሴኒ ወለደ አሞጽሃ ወአሞጽኒ ወለደ ኢዮስያስሃ።,Hezekiah was the father of Manasseh.Manasseh was the father of Amos.Amos was the father of Josiah. +አሞፅም ኢዮስያስን ወለደ፤ ኢዮስያስም በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ኢኮንያንንና ወንድሞቹን ወለደ።,ወኢዮስያስኒ ወለደ ኢኮንያንሃ ወአኀዊሁ አመ ፍልሰተ ባቢሎን።,Josiah was the father of Jechoniah and his brothers.This was at the time of the exile to Babylon. +ከባቢሎንም ምርኮ በኋላ ኢኮንያን ሰላትያልን ወለደ፤ ሰላትያልም ዘሩባቤልን ወለደ፤,ወእምድኅረ ፍልሰተ ባቢሎን ኢኮንያንኒ ወለደ ሰላትያልሃ ወሰላትያልኒ ወለደ ዘሩባቤልሃ።,After the exile to Babylon: Jechoniah was the father of Shealtiel.Shealtiel was the father of Zerubbabel. +ዘሩባቤልም አብዩድን ወለደ፤ አብዩድም ኤልያቄምን ወለደ፤ ኤልያቄምም አዛርን ወለደ፤,ወዘሩባቤልኒ ወለደ አብዩድሃ ወአብዩድኒ ወለደ ኤልያቄምሃ ወኤልያቄምኒ ወለደ አዛርሃ።,Zerubbabel was the father of Abiud.Abiud was the father of Eliakim.Eliakim was the father of Azor. +አዛርም ሳዶቅን ወለደ፤ ሳዶቅም አኪምን ወለደ፤ አኪምም ኤልዩድን ወለደ፤,ወአዛርኒ ወለደ ሳዶቅሃ ወሳዶቅኒ ወለደ አኪምሃ ወአኪምኒ ወለደ ኤልዩድሃ።,Azor was the father of Zadok.Zadok was the father of Achim.Achim was the father of Eliud. +ኤልዩድም አልዓዛርን ወለደ፤ አልዓዛርም ማታንን ወለደ፤ ማታንም ያዕቆብን ወለደ፤,ወኤልዩድኒ ወለደ አልዓዛርሃ ወአልዓዛርኒ ወለደ ማትያንሃ ወማትያንኒ ወለደ ያዕቆብሃ።,Eliud was the father of Eleazar.Eleazar was the father of Matthan.Matthan was the father of Jacob. +ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ ዮሴፍን ወለደ።,ወያዕቆብኒ ወለደ ዮሴፍሃ ፈኃሪሃ ለማርያም ዘእምኔሃ ተወልደ እግዚእ ኢየሱስ ዘተሰምየ ክርስቶስ።,"Jacob was the father of Joseph, the husband of Mary—of whom Jesus was born, who is called the Christ." +እንግዲህ ትውልድ ሁሉ ከአብርሃም እስከ ዳዊት አሥራ አራት ትውልድ፥ ከዳዊትም እስከ ባቢሎን ምርኮ አሥራ አራት ትውልድ፥ ከባቢሎንም ምርኮ እስከ ክርስቶስ አሥራ አራት ትውልድ ነው።የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት,ወኵሎንኬ እንከ ትውልድ እምአብርሃም እስከ ዳዊት ትውልድ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ። ወእምዳዊት እስከ ፍልሰተ ባቢሎን ትውልድ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ ወእምፍልሰተ ባቢሎን እስከ ክርስቶስ ትውልድ ዐሠርቱ ወአርባዕቱ ወኵሎንኬ ትውልድ እምአብርሃም እስከ ክርስቶስ ትውልድ አርብዓ ወክልኤቱ።በእንተ ፅንሰቱ ወልደቱ ለክርስቶስ,"So there were fourteen generations from Abraham to David, fourteen generations from David to the exile to Babylon, and fourteen generations from the exile to Babylon to the Christ.Birth of Jesus" +የኢየሱስ ክርስቶስም ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች።,ወለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመዝ ውእቱ ልደቱ ���ሶበ ተፍኅረት እሙ ማርያም ለዮሴፍ ዘእንበለ ይትቃረቡ ተረክበት ፅንስተ እመንፈስ ቅዱስ።,"This is how the birth of Jesus Christ took place. When Mary his mother was engaged to Joseph, before they were married, she became pregnant by the Holy Spirit." +እጮኛዋ ዮሴፍም ጻድቅ ሆኖ ሊገልጣት ስላልወደደ በስውር ሊተዋት አሰበ።,ወዮሴፍሰ ፈኃሪሃ እስመ ጻድቅ ውእቱ ኢፈቀደ ይክሥታ አላ መከረ ጽሚተ ይኅድጋ።,"Joseph her husband was a righteous man. Because he didn’t want to humiliate her, he decided to call off their engagement quietly." +እርሱ ግን ይህን ሲያስብ፥ እነሆ የጌታ መልአክ በሕልም ታየው፤ እንዲህም አለ “የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ! ከእርስዋ የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ።,ወእንዘ ዘንተ ይኄሊ ናሁ አስተርአዮ መልአከ እግዚአብሔር በሕልም እንዘ ይብል ኦ ዮሴፍ ወልደ ዳዊት ኢትፍራህ ነሢኦታ ለማርያም ፍኅርትከ እስመ ዘይትወለድ እምኔሃ እመንፈስ ቅዱስ ውእቱ።,"As he was thinking about this, an angel from the Lord appeared to him in a dream and said, “Joseph son of David, don’t be afraid to take Mary as your wife, because the child she carries was conceived by the Holy Spirit." +ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኀጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።”,ወትወልድ ወልደ ወትሰምዮ ስሞ ኢየሱስሃ እስመ ውእቱ ያድኅኖሙ ለሕዝቡ እምኀጢአቶሙ።,"She will give birth to a son, and you will call him Jesus, because he will save his people from their sins.”" +በነቢይ ከጌታ ዘንድ፥,ወዝ ኵሉ ዘኮነ ከመ ይትፈጸም ዘተብህለ እምኀበ እግዚአብሔር በነቢይ እንዘ ይብል።,Now all of this took place so that what the Lord had spoken through the prophet would be fulfilled: +“እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፤ ልጅም ትወልዳለች፤ስሙንም አማኑኤል ይሉታል፤”የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፤ ትርጓሜውም “እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው፤” የሚል ነው።,«ናሁ ድንግል ትፀንስ፤ ወትወልድ ወልደ ወይሰመይ ስሙ አማኑኤል » ዘበትርጓሜሁ እግዚአብሔር ምስሌነ።,"Look! A virgin will become pregnant and give birth to a son, And they will call him, Emmanuel." +ዮሴፍም ከእንቅልፉ ነቅቶ የጌታ መልአክ እንዳዘዘው አደረገ፤ እጮኛውንም ወሰደ፤,ወተንሢኦ ዮሴፍ እምንዋሙ ገብረ በከመ አዘዞ መልአከ እግዚአብሔር ወነሥኣ ለማርያም ፍኅርቱ።,"When Joseph woke up, he did just as an angel from God commanded and took Mary as his wife." +የበኩር ልጅዋንም እስክትወልድ ድረስ አላወቃትም፤ ስሙንም ኢየሱስ አለው።,ወኢያእመራ እስከ አመ ወለደት ወልደ ዘበኵራ ወጸውዑ ስሞ ኢየሱስሃ።,But he didn’t have sexual relations with her until she gave birth to a son. Joseph called him Jesus. +አሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ወደ እርሱ ጠርቶ፥ እንዲያወጡአቸው በርኩሳን መናፍስት ላይ ደዌንና ሕማምንም ሁሉ እንዲፈውሱ ሥልጣን ሰጣቸው።,ወጸውዖሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ ወወሀቦሙ ሥልጣነ ዲበ መናፍስት ርኩሳን ከመ ያውፅእዎሙ ወይፈውሱ ኵሎ ድዉያነ ወሕሙማነ።,He called his twelve disciples and gave them authority over unclean spirits to throw them out and to heal every disease and every sickness. +የዐሥራ ሁለቱም ሐዋርያት ስም ይህ ነው፤ መጀመሪያው ጴጥሮስ የተባለው ስምዖን ወንድሙ እንድርያስም፥ የዘብዴዎስ ልጅ ያዕቆብም ወንድሙ ዮሐንስም፥,ወለዐሠርቱ ወክልኤቱ ሐዋርያት ከመዝ አስማቲሆሙ ቀዳሚ ስምዖን ዘተሰምየ ጴጥሮስ ወእንድርያስ አኁሁ። ወያዕቆብ ወልደ ዘብዴዎስ ወዮሐንስ እኁሁ።,"Here are the names of the twelve apostles: first, Simon, who is called Peter; and Andrew his brother; James the son of Zebedee; and John his brother;" +ፊልጶስም በርተሎሜዎስም፥ ቶማስም ቀራጩ ማቴዎስም፥ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብም ታዴዎስም የተባለው ልብድዮስ፥,ፊልጶስ ወበርተሎሜዎስ ቶማስ ወማቴዎስ መጸብሓዊ ወያዕቆብ ወልደ እልፍዮስ ወልብድዮስ ዘተሰምየ ታዴዎስ።,Philip; and Bartholomew; Thomas; and Matthew the tax collector; James the son of Alphaeus; and Thaddaeus; +ቀነናዊውም ስምዖን ደግሞም አሳልፎ የሰጠው የአስቆሮቱ ይሁዳ።,ወስምዖን ቀነናዊ ወይሁዳ አስቆሮታዊ ዘአግብኦ።,"Simon the Cananaean; and Judas, who betrayed Jesus.Commissioning of the Twelve" +እነዚህን ዐሥራ ሁለቱን ኢየሱስ ላካቸው፤ አዘዛቸውም፤ እንዲህም አለ “በአሕዛብ መንገድ አትሂዱ፤ ወደ ሳምራውያንም ከተማ አትግቡ፤,እሎንተ ዐሠርተ ወክልኤተ ፈነዎሙ እግዚእ ኢየሱስ ወአዘዞሙ እንዘ ይብል ውስተ ፍኖተ አሕዛብ ኢትሑሩ ወሀገረ ሳምር ኢትባኡ።,"Jesus sent these twelve out and commanded them, “Don’t go among the Gentiles or into a Samaritan city." +ይልቅስ የእስራኤል ቤት ወደሚሆኑ ወደ ጠፉት በጎች ሂዱ እንጂ።,ወሑሩ ባሕቱ ኀበ አባግዕ ዘተኀጕላ እምቤተ እስራኤል።,"Go instead to the lost sheep, the people of Israel." +ሄዳችሁም ‘መንግሥተ ሰማያት ቀርባለች፤’ ብላችሁ ስበኩ።,ወሐዊረክሙ ስብኩ እንዘ ትብሉ ቀርበት መንግሥተ ሰማያት።,"As you go, make this announcement: ‘The kingdom of heaven has come near.’" +ድውዮችን ፈውሱ፤ ሙታንን አስነሡ፤ ለምጻሞችን አንጹ፤ አጋንንትን አውጡ፤ በከንቱ ተቀበላችሁ፤ በከንቱ ስጡ።,ድዉያነ ፈውሱ ሙታነ አንሥኡ እለ ለምጽ አንጽሑ አጋንንተ አውፅኡ በጸጋ ዘነሣእክሙ በጸጋ ሀቡ በከንቱ ዘነሣእክሙ በከንቱ ሀቡ።,"Heal the sick, raise the dead, cleanse those with skin diseases, and throw out demons. You received without having to pay. Therefore, give without demanding payment." +ወርቅ ወይም ብር ወይም ናስ በመቀነታችሁ፥,ኢታጥርዩ ለክሙ ወርቀ ወብሩረ ወኢ ጸሪቀ ውስተ ቅናውቲክሙ።,"Workers deserve to be fed, so don’t gather gold or silver or copper coins for your money belts to take on your trips." +ወይም ለመንገድ ከረጢት ወይም ሁለት እጀ ጠባብ ወይም ጫማ ወይም በትር አትያዙ፤ ለሠራተኛ ምግቡ ይገባዋልና።,ወኢጽፍነተ ለፍኖት ወኢ ክልኤ ክዳናተ ወኢ አሣእነ ወኢ በትረ እስመ ይደልዎ ዐስቡ ለዘይትቀነይ።,Don’t take a backpack for the road or two shirts or sandals or a walking stick. +በምትገቡባትም በማናቸይቱም ከተማ ወይም መንደር፥ በዚያ የሚገባው ማን እንደ ሆነ በጥንቃቄ መርምሩ፤ እስክትወጡም ድረስ በዚያ ተቀመጡ።,ወውስተ ሀገር እንተ ቦእክሙ ወእመኒ አብያት ተሰአሉ ወበሉ ለመኑ ይደልዎ ሰላም በውስቴታ ወህየ ኅድሩ እስከ አመ ትወፅኡ።,"Whatever city or village you go into, find somebody in it who is worthy and stay there until you go on your way." +ወደ ቤትም ስትገቡ ሰላምታ ስጡ፤,ወበዊአክሙ ውስተ ቤት ተአምኅዎሙ፤,"When you go into a house, say, ‘Peace!’" +ቤቱም የሚገባው ቢሆን ሰላማችሁ ይድረስለት፤ ባይገባው ግን ሰላማችሁ ይመለስላችሁ።,ወለእመ ይደልዎ ለውእቱ ቤት ይኅድር ሰላምክሙ ላዕሌሁ ወእመሰ ኢይደልዎ ይግባእ ሰላምክሙ ላዕሌክሙ።,"If the house is worthy, give it your blessing of peace. But if the house isn’t worthy, take back your blessing." +ከማይቀበላችሁም ቃላችሁንም ከማይሰሙ ሁሉ፥ ከዚያ ቤት ወይም ከዚያች ከተማ ስትወጡ የእግራችሁን ትቢያ አራግፉ።,ወለዘሰ ኢተወክፈክሙ ወኢሰምዐክሙ ነገረክሙ ወፂአክሙ አፍኣ እምይእቲ ቤት ወእምይእቲ ሀገር ንግፉ ጸበለ እገሪክሙ።,"If anyone refuses to welcome you or listen to your words, shake the dust off your feet as you leave that house or city." +እውነት እላችኋለሁ፤ በፍርድ ቀን ከዚያች ከተማ ይልቅ ለሰዶምና ለገሞራ አገር ይቀልላቸዋል።ስለሚመጣው ስደት,አማን እብለክሙ ከመ ይረክባ ሣኅተ ምድረ ሰዶም ወገሞራ አመ ዕለተ ደይን ፈድፋደ እምይእቲ ሀገር።,I assure you that it will be more bearable for the land of Sodom and Gomorrah on Judgment Day than it will be for that city.Response to harassment +“እነሆ እኔ እንደ በጎች በተኩላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።,ወናሁ አነ እፌንወክሙ ከመ አባግዕ ማእከለ ተኵላት ኩኑ እንከ ጠቢባነ ከመ አርዌ ምድር ወየዋሃነ ከመ ርግብ።,"“Look, I’m sending you as sheep among wolves. Therefore, be wise as snakes and innocent as doves." +ነገር ግን ወደ ሸንጎ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፤ በምኩራቦቻቸውም ይገርፉአችኋልና ከሰዎች ተጠበቁ፤,ወተዐቀቡ እምሰብእ እኩያን እስመ ያገብኡክሙ ውስተ አዕዋዳት ወይቀሥፉክሙ በምኵራባቲሆሙ።,Watch out for people—because they will hand you over to councils and they will beat you in their synagogues. +ለእነርሱና ለአሕዛብም ምስክር እንዲሆን፥ ስለ እኔ ወደ ገዥዎች ወደ ነገሥታትም ትወሰዳላችሁ።,ወያገብኡክሙ ኀበ መሳንፍት ወነገሥት በእንቲኣየ ከመ ይኩን ስምዐ ላዕሌሆሙ ወላዕለ አሕዛብ።,They will haul you in front of governors and even kings because of me so that you may give your testimony to them and to the Gentiles. +አሳልፈውም ሲሰጡአችሁ፥ የምትናገሩት በዚያች ሰዓት ይሰጣችኋልና እንዴት ወይስ ምን እንድትናገሩ አትጨነቁ፤,ወሶበ ያገብኡክሙ ኢተኀልዩ ዘትነብቡ ወዘትትናገሩ እስመ ይትወሀበክሙ በይእቲ ሰዓት ዘትትናገሩ።,"Whenever they hand you over, don’t worry about how to speak or what you will say, because what you can say will be given to you at that moment." +በእናንተ የሚናገር የአባታችሁ መንፈስ ነው እንጂ፥ የምትናገሩ እናንተ አይደላችሁምና።,እስመ ኢኮንክሙ አንትሙ ዘትትናገሩ አላ መንፈሱ ለአቡክሙ ሰማያዊ ውእቱ ይትናገር በላዕሌክሙ።,"You aren’t doing the talking, but the Spirit of my Father is doing the talking through you." +ወንድምም ወንድሙን፥ አባትም ልጁን ለሞት አሳልፎ ይሰጣል፤ ልጆችም በወላጆቻቸው ላይ ይነሣሉ፤ ይገድሉአቸውማል።,ወያገብእ እኍ እኅዋሁ ለሞት ወአብኒ ውሉዶ ወይትነሥኡ ውሉድ ላዕለ አዝማዲሆሙ ወይቀትልዎሙ።,Brothers and sisters will hand each other over to be executed. A father will turn his child in. Children will defy their parents and have them executed. +በሁሉም ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል።,ወትከውኑ ጽሉኣነ በኀበ ኵሉ ሰብእ በእንተ ስምየ ወዘሰ አዝለፈ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን።,Everyone will hate you on account of my name. But whoever stands firm until the end will be saved. +በአንዲቱ ከተማም መከራ ቢያሳዩአችሁ ወደ ሌላይቱ ሽሹ፤ እውነት እላችኋለሁና፤ የሰው ልጅ እስኪመጣ ድረስ የእስራኤልን ከተማዎች አትዘልቁም።,ወሶበ ይሰድዱክሙ እምዛቲ ሀገር ጕዩ ውስተ ካልእታ አማን እብለክሙ ኢይትፌጸማ አህጉረ እስራኤል እስከ ሶበ ይመጽእ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"Whenever they harass you in one city, escape to the next, because I assure that you will not go through all the cities of Israel before the Human One comes." +“ደቀ መዝሙር ከመምህሩ፥ ባሪያም ከጌታው አይበልጥም።,አልቦ ረድእ ዘየዐቢ እምሊቁ ወኢገብር ዘየዐቢ እምእግዚኡ።,"“Disciples aren’t greater than their teacher, and slaves aren’t greater than their master." +ደቀ መዝሙር እንደ መምህሩ፥ ባሪያም እንደ ጌታው መሆኑ ይበቃዋል። ባለቤቱን ብዔል ዜቡል ካሉት፥ ቤተሰዎቹንማ እንዴት አብዝተው አይሉአቸው!,መጠኑ ለረድእ እምከመ ኮነ ከመ ሊቁ ወለገብርኒ ከመ እግዚኡ ወለእመ ኮነ ይቤልዎ ለበዓለ ቤት በብዔል ዜቡል ያወፅኦሙ ለአጋንንት እፎ ፈድፋደ ለሰብአ ቤቱ።,"It’s enough for disciples to be like their teacher and slaves like their master. If they have called the head of the house Beelzebul, it’s certain that they will call the members of his household by even worse names.Whom to fear" +“እንግዲህ አትፍሩአቸው፤ የማይገለጥ የተከደነ፥ የማይታወቅም የተሰወረ ምንም የለምና።,ኢትፍርህዎሙኬ እንከ እስመ አልቦ ክዱን ዘኢይትከሠት ወአልቦ ኅቡእ ዘኢይትዐወቅ።,"“Therefore, don’t be afraid of those people because nothing is hidden that won’t be revealed, and nothing secret that won’t be brought out into the open." +በጨለማ የምነግራችሁን በብርሃን ተናገሩ፤ በጆሮም የምትሰሙትን በሰገነት ላይ ስበኩ።,ዘነገርኩክሙ በጽልመት ንግርዎ በብርሃን ወዘኒ አልኈሰስኩ ውስተ እዝንክሙ ስብክዎ በዲበ አንሕስት።,"What I say to you in the darkness, tell in the light; and what you hear whispered, announce from the rooftops." +ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ።,ኢትፍርህዎሙኬ ለእለ ይቀትሉ ሥጋክሙ ወለነፍስክሙሰ ኢይክሉ ቀቲሎታ ወባሕቱ ፍርህዎ ለዘቦ ሥልጣን ወይክል እምድኅረ ቀተለ ነፍሰ ወሥጋ ኅቡረ አኅጕሎ በውስተ ገሃነም።,"Don’t be afraid of those who kill the body but can’t kill the soul. Instead, be afraid of the one who can destroy both body and soul in hell." +ሁለት ድንቢጦች በአምስት ሳንቲም ይሸጡ የለምን? ከእነርሱም አንዲቱ ያለ አባታችሁ ፈቃድ በምድር ላይ አትወድቅም።,አኮኑ ክልኤቲ አዕዋፍ ይሠየጣ በክልኤ ጸሪቀ አሶርዮን ወአሐቲ እምኔሆን ኢትወድቅ ውስተ ምድር ዘእንበለ ያእምር አቡክሙ ሰማያዊ።,Aren’t two sparrows sold for a small coin? But not one of them will fall to the ground without your Father knowing about it already. +የእናንተስ የራሳችሁ ጠጉር ሁሉ እንኳ ተቍኦጥሮአል።,ወለክሙሰ ሥዕርተ ርእስክሙኒ ኵሉ ኍሉቍ ውእቱ።,Even the hairs of your head are all counted. +እንግዲህ አትፍሩ ከብዙ ድንቢጦች እናንተ ትበልጣላችሁ።,ኢትፍርሁኬ እስመ እምብዙኅ አዕዋፍ ትኄይሱ አንትሙ።,Don’t be afraid. You are worth more than many sparrows.Confessing Christ to people +ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤,ኵሉ እንከ ዘየአምን ብየ በቅድመ ሰብእ አነሂ አአምኖ በቅድመ አቡየ ዘበሰማያት።,"“Therefore, everyone who acknowledges me before people, I also will acknowledge before my Father who is in heaven." +በሰው ፊትም የሚክደኝን ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እክደዋለሁ።,ወለዘሰ ክሕደኒ በቅድመ ሰብእ አነሂ እክሕዶ በቅድመ አቡየ ዘበሰማያት።,"But everyone who denies me before people, I also will deny before my Father who is in heaven.Trouble in the family" +“በምድር ላይ ሰላምን ለማምጣት የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ሰይፍን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም።,ኢይምሰልክሙ ዘአምጻእኩ ሰላመ ለምድር አላ መጥባሕተ።,“Don’t think that I’ve come to bring peace to the earth. I haven’t come to bring peace but a sword. +ሰውን ከአባቱ፥ ሴት ልጅንም ከእናትዋ፥ ምራትንም ከአማትዋ እለያይ ዘንድ መጥቻለሁና፤,ወመጻእኩሰ እፍልጥ ብእሴ እምአቡሁ ወወለተኒ እምእማ ወመርዓተኒ እምሐማታ።,"I’ve come to turn a man against his father, a daughter against her mother, and a daughter-in-law against her mother-in-law." +ለሰውም ቤተ ሰዎቹ ጠላቶች ይሆኑበታል።,ወሰብአ ቤቱ ይፃረሮ ለሰብእ። ዘያፈቅር አባሁ ወእሞ እምኔየ ኢይደሉ ሊተ ወኢይክል ይፀመደኒ።,People’s enemies are members of their own households . +ከእኔ ይልቅ አባቱን ወይም እናቱን የሚወድ ለእኔ ሊሆን አይገባውም፤ ከእኔ ይልቅም ወንድ ልጁን ወይም ሴት ልጁን የሚወድ ለእኔ ሊሆን አይገባውም።,ወዘያፈቅር ወልዶ ወወለቶ እምኔየ ኢይደሉ ሊተ ወኢይክል ይፀመደኒ።,“Those who love father or mother more than me aren’t worthy of me. Those who love son or daughter more than me aren’t worthy of me. +መስቀሉንም የማይዝ በኋላዬም የማይከተለኝ ለእኔ ሊሆን አይገባውም።,ዘኢያጥብዐ ወዘኢነሥአ መስቀለ ሞቱ ወዘኢተለወኒ ድኅሬየ ኢይደሉ ሊተ ወኢይክል ይፀመደኒ።,Those who don’t pick up their crosses and follow me aren’t worthy of me. +ነፍሱን የሚያገኝ ያጠፋታል፤ ነፍሱንም ስለ እኔ የሚያጠፋ ያገኛታል።,ዘረከባ ለነፍሱ ለይግድፋ ወዘሰ ገደፋ ለነፍሱ በእንቲኣየ ይረክባ።,"Those who find their lives will lose them, and those who lose their lives because of me will find them.Rewards" +“እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፤ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።,ዘኪያክሙ ተወክፈ ኪያየ ተወክፈ ወዘኪያየ ተወክፈ ተወክፎ ለዘፈነወኒ።,"“Those who receive you are also receiving me, and those who receive me are receiving the one who sent me." +ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፤ ጻ��ቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል።,ዘተወክፈ ነቢየ በስመ ነቢይ ዐስበ ነቢይ ይነሥእ ወዘተወክፈ ጻድቀ በስመ ጻድቅ ዐስበ ጻድቅ ይነሥእ።,Those who receive a prophet as a prophet will receive a prophet’s reward. Those who receive a righteous person as a righteous person will receive a righteous person’s reward. +ማንም ከእነዚህ ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ጽዋ ውሃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ፥ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋው አይጠፋበትም።”,ወዘአስተየ ለአሐዱ እምእሉ ንኡሳን ጽዋዐ ማይ ቈሪር ባሕቲቶ በስመ ረድእየ አማን እብለክሙ ኢየኀጕል ዐስቦ።,I assure you that everybody who gives even a cup of cold water to these little ones because they are my disciples will certainly be rewarded.” +ኢየሱስም ዐሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርቱን ማዘዝ በፈጸመ ጊዜ በከተሞቻቸው ሊያስተምርና ሊሰብክ ከዚያ አለፈ።,ወሶበ ፈጸመ እግዚእ ኢየሱስ አዝዞቶሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ ኀለፈ እምህየ ከመ ይምሀር ወይስብክ ውስተ አህጉሪሆሙ።,"When Jesus finished teaching his twelve disciples, he went on from there to teach and preach in their cities.Question from John the Baptist" +ዮሐንስም በወህኒ ሳለ የክርስቶስን ሥራ ሰምቶ ከደቀ መዛሙርቱ ሁለት ላከና,ወሰሚዖ ዮሐንስ ምግባሮ ለክርስቶስ እንዘ ሀሎ በቤተ ሞቅሕ ፈነወ ኀቤሁ ክልኤተ እምአርዳኢሁ።,"Now when John heard in prison about the things the Christ was doing, he sent word by his disciples to Jesus, asking," +“የሚመጣው አንተ ነህን? ወይስ ሌላ እንጠብቅ?” አለው።,ወይቤሎ አንተኑ ዘይመጽእ ወቦኑ ካልእ ዘንሴፎ።,"“Are you the one who is to come, or should we look for another?”" +ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው “ሄዳችሁ ያያችሁትን የሰማችሁትንም ለዮሐንስ ንገሩት፤,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ሐዊረክሙ ዜንውዎ ለዮሐንስ ዘርኢክሙ ወዘሰማዕክሙ።,"Jesus responded, “Go, report to John what you hear and see." +ዕውሮች ያያሉ፤ አንካሶችም ይሄዳሉ፤ ለምጻሞችም ይነጻሉ፤ ደንቆሮችም ይሰማሉ፤ ሙታንም ይነሣሉ፤,ዕዉራን ይሬእዩ ወሐንካሳን የሐውሩ እለ ለምጽ ይነጽሑ ወጽሙማን ይሰምዑ ሙታን ይትነሥኡ ወነዳያን ይዜነዉ።,Those who were blind are able to see. Those who were crippled are walking. People with skin diseases are cleansed. Those who were deaf now hear. Those who were dead are raised up. The poor have good news proclaimed to them. +ለድሆችም ወንጌል ይሰበካል፤ በእኔም የማይሰናከለው ሁሉ ብፁዕ ነው።”,ወብፁዕ ውእቱ ዘኢተዐቅፈ ብየ።ዘከመ ወደሶ እግዚእ ኢየሱስ ለዮሐንስ መጥምቅ,Happy are those who don’t stumble and fall because of me.”Appeal of John’s ministry +እነዚያም ሲሄዱ ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ ዮሐንስ ሊናገር ጀመረ እንዲህም አለ “ምን ልታዩ ወደ ምድረ በዳ ወጣችሁ?,ወእምድኅረ ኀለፉ ላእካነ ዮሐንስ አኀዘ እግዚእ ኢየሱስ ይበሎሙ ለሕዝብ በእንተ ዮሐንስ መጥምቅ ምንተኑመ ወፃእክሙ ገዳመ ትርአዩ ብርዐኑ ዘይትሐወስ እምነፋስ።,"When John’s disciples had gone, Jesus spoke to the crowds about John: “What did you go out to the wilderness to see? A stalk blowing in the wind?" +ነፋስ የሚወዘውዘውን ሸምበቆን? ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ? ቀጭን ልብስ የለበሰ ሰውን? እነሆ ቀጭን ልብስ የለበሱ በነገሥታት ቤት አሉ።,ወምንተኑመ ወፃእክሙ ትርአዩ ብእሴኑ ዘርሡይ በቀጠንተ አልባስ እለሰ ቀጠንተ ይለብሱ ናሁ ውስተ አብያተ ነገሥት ሀለዉ።,"What did you go out to see? A man dressed up in refined clothes? Look, those who wear refined clothes are in royal palaces." +ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ? ነቢይን? አዎን እላችኋለሁ፥ ከነቢይም የሚበልጠውን።,ወምንተኑመ ወፃእክሙ ትርአዩ ነቢየኑ እወ እብለክሙ ውእቱ ፈድፋደ የዐቢ እምነቢያት።,"What did you go out to see? A prophet? Yes, I tell you, and more than a prophet." +‘እነሆ መንገድህን በፊትህ የሚጠርግመልእክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ፤’,እስመ ዝንቱ ውእቱ ዘበእንቲኣሁ ተጽሕፈ «ናሁ አነ እፌኑ መልአክየ ቅድመ ገጽከ ዘይጸይ�� ፍኖተከ በቅድሜከ።»,"He is the one of whom it is written: Look, I’m sending my messenger before you, who will prepare your way before you.Significance of John’s ministry" +ተብሎ የተጻፈለት ይህ ነውና። እውነት እላችኋለሁ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም፤ በመንግሥተ ሰማያት ግን ከሁሉ የሚያንሰው ይበልጠዋል።,አማን እብለክሙ ኢተንሥአ እምትውልደ አንስት ዘየዐቢ እምዮሐንስ መጥምቅ ወበመንግሥተ ሰማያትሰ ዘይንእሶ የዐብዮ።,“I assure you that no one who has ever been born is greater than John the Baptist. Yet whoever is least in the kingdom of heaven is greater than he. +ከመጥምቁም ከዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች፤ ግፈኞችም ይናጠቋታል።,ወእመዋዕለ ዮሐንስ መጥምቅ እስከ ይእዜ ትትገፋዕ መንግሥተ ሰማያት ወግፉዓን ይትማሠጥዋ።,From the days of John the Baptist until now the kingdom of heaven is violently attacked as violent people seize it. +ነቢያት ሁሉና ሕጉ እስከ ዮሐንስ ድረስ ትንቢት ተናገሩ፤,እስመ ኵሎሙ ኦሪት ወነቢያት እስከ ዮሐንስ ተነበዩ።,All the Prophets and the Law prophesied until John came. +ልትቀበሉትስ ብትወዱ፥ ይመጣ ዘንድ ያለው ኤልያስ ይህ ነው።,ወእመሰ ትፈቅዱ ትትወከፍዎ ዝ ውእቱ ኤልያስ ዘሀለዎ ይምጻእ፤,"If you are willing to accept it, he is Elijah who is to come." +የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ፤,"Let the person who has ears, hear.This generation" +ነገር ግን “ይህን ትውልድ በምን እመስለዋለሁ? በገበያ የሚቀመጡትን ልጆች ይመስላሉ፤ እነርሱም ባልንጀሮቻቸውን እየጠሩ,በመኑ አስተማስሎሙ ለሰብአ ዛቲ ትውልድ ይመስሉ ደቂቀ እለ ይነብሩ ውስተ ምሥያጥ ወይጼውዑ ቢጾሙ።,"“To what will I compare this generation? It is like a child sitting in the marketplaces calling out to others," +‘እንቢልታ ነፋንላችሁ ዘፈንም አልዘፈናችሁም ሙሾ አወጣንላችሁ፤ ዋይ ዋይም አላላችሁም’ ይሉአቸዋል።,ወይብልዎሙ ሐለይነ ለክሙ ወኢዘፈንክሙ አስቈቀውነሂ ለክሙ ወኢበከይክሙ።,‘We played the flute for you and you didn’t dance. We sang a funeral song and you didn’t mourn.’ +ዮሐንስ ሳይበላና ሳይጠጣ መጣ፤ እነርሱም ‘ጋኔን አለበት’ አሉት።,እስመ መጽአ ዮሐንስ እንዘ ኢይበልዕ ወኢይሰቲ ወይቤልዎ ጋኔን ቦቱ።,"For John came neither eating nor drinking, and they say, ‘He has a demon.’" +የሰው ልጅ እየበላና እየጠጣ መጣ፤ እነርሱም ‘እነሆ በላተኛና የወይን ጠጅ ጠጭ፥ የቀራጮችና የኀጢአተኞች ወዳጅ’ ይሉታል። ጥበብም በልጆችዋ ጸደቀች።”ንስሓ ባለመግባታቸው የተወቀሱ ከተሞች,ወመጽአ ወልደ ዕጓለ እመሕያው እንዘ ይበልዕ ወይሰቲ ወይቤልዎ ነዋ ብእሲ በላዒ ወሰታዬ ወይን ዐርከ መጸብሓን ወኃጥኣን። ወጸድቀት ጥበብ እምደቂቃ ወእምግባራ።ዘከመ ኄሶን ለአህጉር ኢነሳሕያት,"Yet the Human One came eating and drinking, and they say, ‘Look, a glutton and a drunk, a friend of tax collectors and sinners.’ But wisdom is proved to be right by her works.”Condemnation of Bethsaida and Capernaum" +በዚያን ጊዜ የሚበዙ ተአምራት የተደረገባቸውን ከተማዎች ንስሐ ስላልገቡ ሊነቅፋቸው ጀመረ እንዲህም አለ,ወእምዝ አኀዘ እግዚእ ኢየሱስ ይኂሶን ለአህጉር እለ በውስቴቶን ገብረ ኀይለ ብዙኀ እስመ ኢነስሓ።,Then he began to scold the cities where he had done his greatest miracles because they didn’t change their hearts and lives. +“ወዮልሽ ኮራዚ! ወዮልሽ ቤተ ሳይዳ! በእናንተ የተደረገው ተአምራት በጢሮስና በሲዶና ተደርጎ ቢሆን፥ ማቅ ለብሰው አመድም ነስንሰው ከብዙ ጊዜ በፊት ንስሐ በገቡ ነበርና።,ወይቤሎን አሌ ለኪ ኰራዚ አሌ ለኪ ቤተ ሰይዳ ሶበሁ በጢሮስ ወበሲዶና ተገብረ ኀይል ዘተገብረ በውስቴትክን በሠቅ ወበሐመድ እምነስሓ።,"“How terrible it will be for you, Chorazin! How terrible it will be for you, Bethsaida! For if the miracles done among you had been done in Tyre and Sidon, they would have changed their hearts and lives and put on funeral clothes and ashes a long time ago." +ነገር ግን እላችኋለሁ፤ በፍርድ ቀን ከእናንተ ይልቅ ለጢሮስና ለሲዶና ይቀልላቸዋል።,ወባሕቱ እብለክን ጢሮስ ወሲዶና ይረክባ ሣኅተ አመ ዕለተ ደይን ፈድፋደ እምኔክን።,But I say to you that Tyre and Sidon will be better off on Judgment Day than you. +አንቺም ቅፍርናሆም፥ እስከ ሰማይ ከፍ አልሽን? ወደ ሲኦል ትወርጃለሽ፤ በአንቺ የተደረገው ተአምራት በሰዶም ተደርጎ ቢሆን፥ እስከ ዛሬ በኖረች ነበርና።,ወአንቲኒ ቅፍርናሆም ለእመ እስከ ሰማይ ትትሌዐሊ ሀለወኪ እስከ ሲኦል ትረዲ ሶበሁ በሰዶም ተገብረ ኀይል ዘተገብረ በውስቴትኪ እምሀለወት እስከ ዮም።,"And you, Capernaum, will you be honored by being raised up to heaven? No, you will be thrown down to the place of the dead. After all, if the miracles that were done among you had been done in Sodom, it would still be here today." +ነገር ግን እላችኋለሁ፤ በፍርድ ቀን ከአንቺ ይልቅ ለሰዶም አገር ይቀልላታል።”,ወባሕቱ እብለኪ ከመ ምድረ ሰዶም ትረክብ ሣኅተ በዕለተ ደይን እምኔኪ።,But I say to you that it will be better for the land of Sodom on the Judgment Day than it will be for you.”The Father and the Son +በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ “አባት ሆይ! የሰማይና የምድር ጌታ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግንሃለሁ።,ወይእተ ጊዜ አውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤ አአምነከ አባ እግዚአ ሰማያት ወምድር እስመ ኀባእኮ ለዝንቱ እምጠቢባን ወእማእምራን ወከሠትኮ ለሕፃናት።,"At that time Jesus said, “I praise you, Father, Lord of heaven and earth, because you’ve hidden these things from the wise and intelligent and have shown them to babies." +አዎን አባት ሆይ! ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና።,እወ አባ እስመ ከማሁ ኮነ ሥምረትከ በቅድሜከ።,"Indeed, Father, this brings you happiness." +ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፤ ከአብ በቀር ወልድን የሚያውቅ የለም፤ ከወልድም በቀር ወልድም ሊገለጥለት ከሚፈቅድ በቀር አብን የሚያውቅ የለም።,ኵሉ ተውህበኒ እምኀበ አቡየ ወአልቦ ዘየአምሮ ለወልድ ዘእንበለ አብ ወለአብኒ አልቦ ዘየአምሮ ዘእንበለ ወልድ ወለዘፈቀደ ወልድ ይከሥት ሎቱ።,“My Father has handed all things over to me. No one knows the Son except the Father. And nobody knows the Father except the Son and anyone to whom the Son wants to reveal him. +እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ ወደ እኔ ኑ፤ እኔም አሳርፋችኋለሁ።,ንዑ ኀቤየ ኵልክሙ ስሩሓን ወክቡዳነ ጾር ወአነ አዐርፈክሙ።,"“Come to me, all you who are struggling hard and carrying heavy loads, and I will give you rest." +ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ፤ ከእኔም ተማሩ፤ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፤ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ፤,ንሥኡ አርዑትየ ላዕሌክሙ ወተመሀሩ እምኔየ ወአእምሩ እስመ የዋህ አነ ወትሑት ልብየ ወትረክቡ ዕረፍተ ለነፍስክሙ።,"Put on my yoke, and learn from me. I’m gentle and humble. And you will find rest for yourselves." +ቀንበሬ ልዝብ፤ ሸክሜም ቀሊል ነውና።”,እስመ አርዑትየኒ ሠናይ ወጾርየኒ ቀሊል ውእቱ።,"My yoke is easy to bear, and my burden is light.”" +በዚያን ጊዜ ኢየሱስ በሰንበት ቀን በእርሻ መካከል አለፈ፤ ደቀ መዛሙርቱም ተራቡና እሸት ይቀጥፉ ይበሉም ጀመር።,ወበውእቱ መዋዕል ኀለፈ እግዚእ ኢየሱስ በሰንበት እንተ መንገለ ገራውህ ወአርዳኢሁሰ ርኅቡ ወአኀዙ ይምሐዉ ሰዊተ ወይብልዑ።,At that time Jesus went through the wheat fields on the Sabbath. His disciples were hungry so they were picking heads of wheat and eating them. +ፈሪሳውያንም አይተው “እነሆ ደቀ መዛሙርትህ በሰንበት ማድረግ ያልተፈቀደውን ያደርጋሉ፤” አሉት።,ወርእዮሙ ፈሪሳውያን ይቤልዎ ናሁ ርኢ አርዳኢከ ዘይገብሩ ዘኢይከውን ገቢረ በሰንበት።,"When the Pharisees saw this, they said to him, “Look, your disciples are breaking the Sabbath law.”" +-,ወይቤሎሙ ኢያንበብክሙኑ ዘገብረ ዳዊት አመ ርኅበ ውእቱኒ ወእለ ምስሌሁ።,"But he said to them, “Haven��t you read what David did when he and those with him were hungry?" +እርሱ ግን እንዲህ አላቸው “ዳዊትና ከእርሱ ጋር የነበሩት በተራቡ ጊዜ፥ እርሱ ያደረገውን፥ ወደ እግዚአብሔር ቤት እንደ ገባ ካህናትም ብቻ እንጂ እርሱና ከእርሱ ጋር የነበሩት ሊበሉት ያልተፈቀደውን የመሥዋዕቱን ኅብስት እንደ በላ አላነበባችሁምን?,ዘከመ ቦአ ቤቶ ለእግዚአብሔር ወበልዐ ኀባውዘ ቍርባን ዘኢይከውኖ ለበሊዕ ወኢ ለእለ ምስሌሁ ዘእንበለ ለካህናት ለባሕቲቶሙ።,"He went into God’s house and broke the law by eating the bread of the presence, which only the priests were allowed to eat." +ካህናትም በሰንበት በመቅደስ ሰንበትን እንዲያረክሱ ኀጢአትም እንዳይሆንባቸው በሕጉ አላነበባችሁምን?,ወኢያንበብክሙኑ ዘሀሎ ውስተ ኦሪት ከመ ካህናት እለ ውስተ ቤተ መቅደስ ያረኵስዋ ለሰንበት ወኢይከውኖሙ ጌጋየ።,Or haven’t you read in the Law that on the Sabbath the priests in the temple treat the Sabbath as any other day and are still innocent? +ነገር ግን እላችኋለሁ፤ ከመቅደስ የሚበልጥ ከዚህ አለ።,ወአነሂ እብለክሙ ከመ ዘየዐቢ እምቤተ መቅደስ ሀሎ ዝየ።,But I tell you that something greater than the temple is here. +‘ምሕረትን እወዳለሁ፤ መሥዋዕትንም አይደለም፤’ ያለው ምን እንደሆነ ብታውቁስ ኀጢአት የሌለባቸውን ባልኵኦነናችሁም ነበር።,ሶበሰ ተአምሩ ምንት ውእቱ ዘይቤ «ምጽዋተ አበድር እመሥዋዕት» እምኢኰነንክምዎሙ ለእለ ኢአበሱ።,"If you had known what this means, I want mercy and not sacrifice, you wouldn’t have condemned the innocent." +የሰው ልጅ የሰንበት ጌታ ነውና።”ኢየሱስ እጀ ሽባውን እንደ አዳነ,እስመ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ለሊሁ ውእቱ እግዚኣ ለሰንበት።በእንተ ዘየብሰት እዴሁ,The Human One is Lord of the Sabbath.”Healing on the Sabbath +ከዚያም አልፎ ወደ ምኩራባቸው ገባ።,ወፈሊሶ እግዚእ ኢየሱስ እምህየ ቦአ ውስተ ምኵራቦሙ።,Jesus left that place and went into their synagogue. +እነሆም እጁ የሰለለች ሰው ነበረ፤ ይከሱትም ዘንድ “በሰንበት መፈወስ ተፈቅዶአልን?” ብለው ጠየቁት።,ወናሁ ብእሲ ዘየብሰት እዴሁ ወተስእልዎ እንዘ ይብሉ ይከውንኑ በሰንበት ፈውሶ ከመ ያስተዋድይዎ።,"A man with a withered hand was there. Wanting to bring charges against Jesus, they asked, “Does the Law allow a person to heal on the Sabbath?”" +እርሱ ግን “ከእናንተ አንድ በግ ያለው በሰንበት በጉድጓድ ቢወድቅበት፥ ይዞ የማያወጣው ሰው ማን ነው?,ወይቤሎሙ መኑ እምውስቴትክሙ ብእሲ ዘቦ አሐዱ በግዕ ወእመ ወድቆ በሰንበት ውስተ ግብ አኮኑ ይእኅዞ ወያነሥኦ።,"Jesus replied, “Who among you has a sheep that falls into a pit on the Sabbath and will not take hold of it and pull it out?" +እንግዲህ ሰው ከበግ ይልቅ እንደምን አይበልጥም! ስለዚህ በሰንበት መልካም መሥራት ተፈቅዶአል፤” አላቸው።,እፎ እንከ ፈድፋደ ይኄይስ ሰብእ እምነ በግዕ ይከውንኬ በሰንበት ገቢረ ሠናይ።,How much more valuable is a person than a sheep! So the Law allows a person to do what is good on the Sabbath.” +ከዚያም በኋላ ሰውየውን “እጅህን ዘርጋ፤” አለው። ዘረጋትም፤ እንደ ሁለተኛይቱም ደህና ሆነች።,ወእምዝ ይቤሎ ለውእቱ ብእሲ ስፋሕ እዴከ ወሰፍሐ እዴሁ ወሐይወት ሶቤሃ ወኮነት ከመ ካልእታ።,"Then Jesus said to the man, “Stretch out your hand.” So he did and it was made healthy, just like the other one." +ፈሪሳውያን ግን ወጥተው እንዴት አድርገው እንዲያጠፉት ተማከሩበት።,ወወፂኦሙ ፈሪሳውያን ተማከሩ በእንቲኣሁ ከመ ይቅትልዎ።,The Pharisees went out and met in order to find a way to destroy Jesus.Healing the crowd +ኢየሱስም አውቆ ከዚያ ፈቀቅ አለ። ብዙ ሰዎችም ተከተሉት፤ ሁሉንም ፈወሳቸው፤ እንዳይገልጡትም አዘዛቸው፤,ወአእሚሮ እግዚእ ኢየሱስ ተግኅሠ እምህየ ወተለውዎ ብዙኃን ሕዝብ ወአሕየዎሙ ለኵሎሙ።,"Jesus knew what they intended to do, so he went away from there. Large crowds followed him, and he healed them all." +-,ወገሠጾሙ ከመ ኢያግህድዎ።,"But he ordered them not to spread the word about him," +በነቢዩ በኢሳይያስ የተባለው ይፈጸም ዘንድ እንዲህ ሲል,ከመ ይትፈጸም ዘተብህለ በኢሳይያስ ነቢይ እንዘ ይብል።,so that what was spoken through Isaiah the prophet might be fulfilled: +“እነሆ የመረጥሁት ብላቴናዬ፥ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ወዳጄ፤መንፈሴን በእርሱ ላይ አኖራለሁ፤ፍርድንም ለአሕዛብ ያወራል።,«ናሁ ወልድየ ዘኀረይኩ ፍቁርየ ዘሠምረቶ ነፍስየ ወአነብር መንፈስየ ላዕሌሁ ውእቱ ይነግር ፍትሕየ ወኵነኔየ ለአሕዛብ።,"Look, my Servant whom I chose, the one I love, in whom I find great pleasure. I’ll put my Spirit upon him, and he’ll announce judgment to the Gentiles." +አይከራከርም፤ አይጮህምም፤ድምፁንም በአደባባይ የሚሰማ የለም።,ኢይደምፅ ወኢይጸርሕ ወአልቦ ዘይሰምዕ ቃሎ እንዘ ይሜህር በምኵራብ።,"He won’t argue or shout, and nobody will hear his voice in the streets." +ፍርድን ድል ለመንሣት እስኪያወጣ፥የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም፤የሚጤስን የጥዋፍ ክርም አያጠፋም።,ብርዐ ቅጥቁጠ ኢይሰብር ወሱዐኒ ዘይጠይስ ኢያጠፍእ እስከ ያገብእ ፍትሐ መዊኦቱ።,"He won’t break a bent stalk, and he won’t snuff out a smoldering wick, until he makes justice win." +አሕዛብም በስሙ ተስፋ ያደርጋሉ።”ኢየሱስ ጋኔን ያደረበትን ዕውርና ድዳ ሰው እንደፈወሰ,ወበስመ ዚኣሁ አሕዛብ ይትአመኑ።»በእንተ ዘጋኔን ዕዉር፥ ወጽሙም፥ ወበሃም,And the Gentiles will put their hope in his name. +ከዚህም በኋላ ጋኔን ያደረበትን ዕውር ድዳም ወደ እርሱ አመጡ፤ ዕውሩም ዲዳውም እስኪያይና እስኪናገር ድረስ ፈወሰው።,ወእምዝ አምጽኡ ሎቱ ዘጋኔን ዕዉረ ወጽሙመ ወበሃመ ወፈወሶ እስከ ውእቱ ዕዉር ወጽሙም ወበሃም ነበበሂ ወርእየሂ ወሰምዐሂ።,They brought to Jesus a demon-possessed man who was blind and unable to speak. Jesus healed him so that he could both speak and see. +ሕዝቡም ሁሉ ተገረሙና “እንጃ ይህ ሰው የዳዊት ልጅ ይሆንን?” አሉ።,ወይዴመሙ ኵሎሙ አሕዛብ ወይቤሉ አኮኑ ዝንቱ ወልደ ዳዊት።,"All the crowds were amazed and said, “This man couldn’t be the Son of David, could he?”" +ፈሪሳውያን ግን ሰምተው “ይህ በብዔል ዜቡል በአጋንንት አለቃ ካልሆነ በቀር አጋንንትን አያወጣም፤” አሉ።,ወፈሪሳውያንሰ ሰሚዖሙ ይቤሉ ዝንቱሰ ኢያወፅእ አጋንንተ ዘእንበለ በብዔል ዜቡል መልአኮሙ ለአጋንንት።,"When the Pharisees heard, they said, “This man throws out demons only by the authority of Beelzebul, the ruler of the demons.”" +ኢየሱስ ግን አሳባቸውን አውቆ እንዲህ አላቸው “እርስ በርስዋ የምትለያይ መንግሥት ሁላ ትጠፋለች፤” እርስ በርሱ የሚለያይ ከተማም ሁሉ ወይም ቤት አይቆምም።,ወአእሚሮ እግዚእ ኢየሱስ ኅሊናሆሙ ይቤሎሙ ኵላ መንግሥት እንተ ትትናፈቅ በበይናቲሃ ትማስን ወኢትቀውም ወኵላ ሀገር ወእመሂ ቤት እንተ ትትናፈቅ በበይናቲሃ ኢትቀውም።,"Because Jesus knew what they were thinking, he replied, “Every kingdom involved in civil war becomes a wasteland. Every city or house torn apart by divisions will collapse." +ሰይጣንም ሰይጣንን የሚያወጣ ከሆነ፥ እርስ በርሱ ተለያየ፤ እንግዲህ መንግሥቱ እንዴት ትቆማለች?,ወእመሰ ሰይጣን ለሰይጣን ያወፅኦ ተናፈቀኬ በበይናቲሁ እፎ እንከ ትቀውም መንግሥቱ።,"If Satan throws out Satan, he is at war with himself. How then can his kingdom endure?" +እኔስ በብዔል ዜቡል አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ፥ ልጆቻችሁ በማን ያወጡአቸዋል? ስለዚህ እነርሱ ፈራጆች ይሆኑባችኋል።,ወእመሰ አነ በብዔል ዜቡል አወፅኦሙ ለአጋንንት ውሉድክሙ በምንት ያወፅእዎሙ ወበእንተዝ እሙንቱ ፈታሕተ ይከውኑክሙ።,"And if I throw out demons by the authority of Beelzebul, then by whose authority do your followers throw them out? Therefore, they will be your judges." +እኔ ግን በእግዚአብሔር መንፈስ አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ፥ እንግዲህ የእግዚአብሔር መንግሥት ወደ እናንተ ደርሳለች።,ወእመሰ አነ በመንፈሰ እግዚአብሔር አወፅኦ��� ለአጋንንት ዮጊኬ በጽሐት ላዕሌክሙ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"But if I throw out demons by the power of God’s Spirit, then God’s kingdom has already overtaken you." +ወይስ ሰው አስቀድሞ ኃይለኛውን ሳያስር ወደ ኃይለኛው ቤት ገብቶ እቃውን ሊነጥቀው እንዴት ይችላል? ከዚያም ወዲያ ቤቱን ይበዘብዛል።,ወአልቦ ዘይክል መኑሂ በዊአ ቤተ ኀያል ወበርብሮተ ንዋዩ ለእመ ኢቀደመ አሲሮቶ ለኀያል ወእምዝ ቤቶ ይበረብር።,"Can people go into a house that belongs to a strong man and steal his possessions, unless they first tie up the strong man? Then they can rob his house." +ከእኔ ጋር ያልሆነ ይቃወመኛል፤ ከእኔ ጋርም የማያከማች ይበትናል።,ዘኢኮነ ምስሌየ ዕድውየ ውእቱ ወዘኢይትጋባእ ምስሌየ ይዘርወኒ,"Whoever isn’t with me is against me, and whoever doesn’t gather with me scatters.Insulting the Holy Spirit" +ስለዚህ እላችኋለሁ፤ ኀጢአትና ስድብ ሁሉ ለሰዎች ይሰረይላቸዋል፤ ነገር ግን መንፈስ ቅዱስን ለሰደበ አይሰረይለትም።,በእንተዝ እብለክሙ ኵሉ ኀጢአት ወፅርፈት ይትኀደግ ለሰብእ ወዘሰ ፀረፈ ላዕለ መንፈስ ቅዱስ ኢይትኀደግ ሎቱ።,"“Therefore, I tell you that people will be forgiven for every sin and insult to God. But insulting the Holy Spirit won’t be forgiven." +በሰው ልጅ ላይ ቃል የሚናገር ሁሉ ይሰረይለታል፤ በመንፈስ ቅዱስ ላይ ግን የሚናገር ሁሉ በዚህ ዓለም ቢሆን ወይም በሚመጣው አይሰረይለትም።,ወዘሰ ነበበ ቃለ ላዕለ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ይትኀደግ ሎቱ ወዘሰ ነበበ ላዕለ መንፈስ ቅዱስ ኢይትኀደግ ሎቱ ኢበ ዝ ዓለም ወኢ በዘይመጽእ።,"And whoever speaks a word against the Human One will be forgiven. But whoever speaks against the Holy Spirit won’t be forgiven, not in this age or in the age that is coming.Trees and fruits" +“ዛፍ ከፍሬዋ ትታወቃለችና ዛፍዋን መልካም፥ ፍሬዋንም መልካም አድርጉ፤ ወይም ዛፍዋን ክፉ ፍሬዋንም ክፉ አድርጉ።,እመ አኮ ግበሩ ዕፀ ሠናየ ወፍሬሁኒ ሠናየ ወእመ አኮ ግበሩ ዕፀ እኩየ ወፍሬሁኒ እኩየ እስመ እምፍሬሁ ይትዐወቅ ዕፅ።,"“Either consider the tree good and its fruit good, or consider the tree rotten and its fruit rotten. A tree is known by its fruit." +እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ክፉዎች ስትሆኑ መልካም ለመናገር እንዴት ትችላላችሁ? በልብ ሞልቶ ከተረፈው አፍ ይናገራልና።,ኦ ትውልደ አራዊተ ምድር በእፎ ትክሉ ሠናየ ተናግሮ እንዘ እኩያን አንትሙ እስመ እምተረፈ ልብ ይነብብ አፍ።,Children of snakes! How can you speak good things while you are evil? What fills the heart comes out of the mouth. +መልካም ሰው ከልቡ መልካም መዝገብ መልካም ነገርን ያወጣል፤ ክፉ ሰውም ከክፉ መዝገብ ክፉ ነገርን ያወጣል።,ኄር ብእሲ እምሠናይ መዝገበ ልቡ ያውፅኣ ለሠናያት ወእኩይሰ ብእሲ እምእኩይ መዝገበ ልቡ ያወፅኣ ለእኪት።,Good people bring out good things from their good treasure. But evil people bring out evil things from their evil treasure. +እኔ እላችኋለሁ፥ ሰዎች ስለሚናገሩት ስለ ከንቱ ነገር ሁሉ በፍርድ ቀን መልስ ይሰጡበታል፤,አንሰ እብለክሙ ኵሉ ሰብእ ዘይነብብ ንባበ ፅሩዐ ያገብኡ ሎቱ ቃለ በዕለተ ደይን።,I tell you that people will have to answer on Judgment Day for every useless word they speak. +ከቃልህ የተነሣ ትጸድቃለህና ከቃልህም የተነሣ ትኰነናለህ።”ተአምራት ለማየት የቀረበ ጥያቄ,እስመ እምቃልከ ትጸድቅ ወእምቃልከ ትትኴነን።በእንተ እለ ሰአሉ ትእምርተ,By your words you will be either judged innocent or condemned as guilty.”Request for a sign +በዚያን ጊዜ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን አንዳንዶቹ መለሱና “መምህር ሆይ! ከአንተ ምልክት እንድናይ እንወዳለን፤” አሉ።,ወአሜሃ መጽኡ ሰብእ እምጸሐፍት ወእምፈሪሳውያን ወይቤልዎ ሊቅ ንፈቅድ እምኀቤከ ትእምርተ ንርአይ።,"At that time some of the legal experts and the Pharisees requested of Jesus, “Teacher, we would like to see a sign from you.”" +እርሱ ግን መልሶ እንዲህ አላቸው “ክፉና አመንዝራ ትውልድ ምልክት ይሻል፤ ከነቢዩም ከዮናስ ምል���ት በቀር ምልክት አይሰጠውም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ትውልድ ዕሉት ዐማፂት ወዘማዊት ትእምርተ ተኀሥሥ ወትእምርትሰ ኢይትወሀባ ዘእንበለ ትእምርተ ዮናስ ነቢይ።,"But he replied, “An evil and unfaithful generation searches for a sign, but it won’t receive any sign except Jonah’s sign." +ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።,እስመ በከመ ነበረ ዮናስ ውስተ ከርሠ ዐንበሪ ሠሉሰ መዋዕለ ወሠሉሰ ለያልየ ከማሁ ይነብር ወልደ ዕጓለ እመሕያው ውስተ ልበ ምድር ሠሉሰ መዋዕለ ወሠሉሰ ለያልየ።,"Just as Jonah was in the whale’s belly for three days and three nights, so the Human One will be in the heart of the earth for three days and three nights." +የነነዌ ሰዎች በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥተው ይፈርዱበታል፤ በዮናስ ስብከት ንስሐ ገብተዋልና፤ እነሆም ከዮናስ የሚበልጥ ከዚህ አለ።,ሰብአ ነነዌ ይትነሥኡ አመ ዕለተ ደይን ወይትፋትሕዋ ለዛቲ ትውልድ ወያስተኀፍርዋ እስመ ነስሑ በስብከተ ዮናስ ወናሁ ዘየዐቢ እምዮናስ ሀሎ ዝየ።,"The citizens of Nineveh will stand up at the judgment with this generation and condemn it as guilty, because they changed their hearts and lives in response to Jonah’s preaching. And look, someone greater than Jonah is here." +ንግሥተ ዓዜብ በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ ትፈርድበታለች፤ የሰሎሞንን ጥበብ ለመስማት ከምድር ዳር መጥታለችና፤ እነሆም ከሰሎሞን የሚበልጥ ከዚህ አለ።ስለ ርኩሳን መናፍስት,ንግሥተ አዜብ ትትነሣእ አመ ዕለተ ደይን ወትትፋታሕ ምስለ ዛ ትውልድ ወታስተኀፍራ እስመ መጽአት እምአጽናፈ ምድር ትስማዕ ጥበቢሁ ለሰሎሞን ወናሁ ዘየዐቢ እምሰሎሞን ሀሎ ዝየ።በእንተ መናፍስት ርኩሳን,"The queen of the South will be raised up by God at the judgment with this generation and condemn it because she came from a distant land to hear Solomon’s wisdom. And look, someone greater than Solomon is here.Unclean spirit seeking a home" +“ርኩስ መንፈስ ግን ከሰው በወጣ ጊዜ፥ ዕረፍት እየፈለገ ውሃ በሌለበት ቦታ ያልፋል፤ አያገኝምም።,ወእምከመ ወፅአ መንፈስ ርኩስ እምሰብእ የዐውድ በድወ ኀበ አልቦ ማይ እንዘ የኀሥሥ ዕረፍተ ወየኀጥእ።,"“When an unclean spirit leaves a person, it wanders through dry places looking for a place to rest. But it doesn’t find any." +በዚያን ጊዜም ‘ወደ ወጣሁበት ቤቴ እመለሳለሁ፤’ ይላል፤ ቢመጣም ባዶ ሆኖ ተጠርጎና አጊጦ ያገኘዋል።,ወእምዝ ይብል እገብእ እንከሰ ውስተ ቤትየ እምኀበ ወፃእኩ ወመጺኦ ይረክቦ እንዘ ያስተራክብ እዳወ ዕሩቀ ወኵስቱረ ወምሩገ።,"Then it says, ‘I’ll go back to the house I left.’ When it arrives, it finds the place vacant, cleaned up, and decorated." +ከዚያ ወዲያ ይሄድና ከእርሱ የከፉትን ሰባት ሌሎችን አጋንንት ከእርሱ ጋር ይወስዳል፤ ገብተውም በዚያ ይኖራሉ፤ ለዚያም ሰው ከፊተኛው ይልቅ የኋለኛው ይብስበታል። ለዚህ ክፉ ትውልድ ደግሞ እንዲሁ ይሆንበታል።”,ወእምዝ የሐውር ወያመጽእ ምስሌሁ ካልኣነ ሰብዐተ አጋንንተ እለ የአክዩ እምኔሁ ወበዊኦሙ የኀድሩ ህየ ወይከውን ደኃሪቱ ለውእቱ ብእሲ ዘየአኪ እምቀዳሚቱ ከማሁ ይከውና ለዛቲ ትውልድ እኪት።,Then it goes and brings with it seven other spirits more evil than itself. They go in and make their home there. That person is worse off at the end than at the beginning. This is the way it will be also for this evil generation.”Jesus’ family +ገናም ለሕዝቡ ሲናገር፥ እነሆ፥ እናቱና ወንድሞቹ ሊነጋገሩት ፈልገው በውጭ ቆመው ነበር።,ወእንዘ ይነግሮሙ ዘንተ ለሕዝብ ናሁ እሙ ወአኀዊሁ ይቀውሙ አፍኣ እንዘ ይፈቅዱ ይትናገርዎ።,"While Jesus was speaking to the crowds, his mother and brothers stood outside trying to speak with him." +አንዱም “እነሆ እናትህና ወንድሞችህ ሊነጋገሩህ ፈልገው በውጭ ቆመዋል፤” አለው።,ወመጽአ አሐዱ እምአርዳኢሁ ወይቤሎ ናሁ እምከ ወአኀዊከ አፍኣ ይቀውሙ ወየኀሥሡ ይትናገሩከ።,"Someone said to him, “Look, your mother and brothers are outside wanting to speak with you.”" +እርሱ ግን ለነገረው መልሶ “እናቴ ማን ናት? ወንድሞቼስ እነማን ናቸው?” አለው።,ወአውሥአ ወይቤሎ ለዘነገሮ መኑ ይእቲ እምየ ወእለ መኑ እሙንቱ አኀውየ።,"Jesus replied, “Who is my mother? Who are my brothers?”" +እጁንም ወደ ደቀ መዛሙርቱ ዘርግቶ “እነሆ እናቴና ወንድሞቼ፤,ወሰፍሐ እዴሁ ወአመረ ኀበ አርዳኢሁ ወይቤ ነዮሙ እምየ ወአኀውየ።,"He stretched out his hand toward his disciples and said, “Look, here are my mother and my brothers." +በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ ሁሉ፥ እርሱ ወንድሜ እኅቴም እናቴም ነውና፤” አለ።,እስመ ኵሉ ዘይገብር ፈቃዶ ለአቡየ ዘበሰማያት ውእቱ እኁየኒ ወእኅትየኒ ወእምየኒ ውእቱ።,"Whoever does the will of my Father who is in heaven is my brother, sister, and mother.”" +በዚያን ቀን ኢየሱስ ከቤት ወጥቶ በባሕር አጠገብ ተቀመጠ፤,ወበይእቲ ዕለት ወፂኦ እግዚእ ኢየሱስ እምቤት ነበረ መንገለ ሐይቀ ባሕር።,That day Jesus went out of the house and sat down beside the lake. +እርሱም በታንኳ ገብቶ እስኪቀመጥ ድረስ ብዙ ሰዎች ወደ እርሱ ተሰበሰቡ፤ ሕዝቡም ሁሉ በወደቡ ቆመው ነበር።,ወተጋብኡ ኀቤሁ ሰብእ ብዙኃን እስከ ሶበ የዐርግ ውስተ ሐመር ወይነብር ወኵሉ ሰብእ ውስተ ሐይቅ ይቀውሙ።,Such large crowds gathered around him that he climbed into a boat and sat down. The whole crowd was standing on the shore.Parable of the soils +በምሳሌም ብዙ ነገራቸው እንዲህም አላቸው “እነሆ ዘሪ ሊዘራ ወጣ።,ወነገሮሙ ብዙኀ በምሳሌ እንዘ ይብል ናሁ ወፅአ ዘራዒ ከመ ይዝራዕ።,He said many things to them in parables: “A farmer went out to scatter seed. +እርሱም ሲዘራ አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀ፤ ወፎችም መጥተው በሉት።,ወእንዘ ይዘርዕ ቦ ዘወድቀ ውስተ ፍኖት ወመጽኡ አዕዋፈ ሰማይ ወበልዕዎ።,"As he was scattering seed, some fell on the path, and birds came and ate it." +ሌላውም ብዙ መሬት በሌለበት በጭንጫ ላይ ወደቀ፤ ጥልቅ መሬትም ስላልነበረው ወዲያው በቀለ፤,ወቦ ዘወድቀ ዲበ ኰኵሕ ኀበ አልቦ መሬት ብዙኅ ወውእተ ጊዜ ሠረጸ እስመ አልቦ ዕመቅ ለመሬቱ።,Other seed fell on rocky ground where the soil was shallow. They sprouted immediately because the soil wasn’t deep. +ፀሐይ በወጣ ጊዜ ግን ጠወለገ፥ ሥርም ስላልነበረው ደረቀ።,ወሶበ ሠረቀ ፀሐይ መጽለወ ወየብሰ እስመ አልቦ ሥርው።,"But when the sun came up, it scorched the plants, and they dried up because they had no roots." +ሌላውም በእሾህ መካከል ወደቀ፤ እሾህም ወጣና አነቀው።,ወቦ ዘወድቀ ውስተ ሦክ ወበቍሎ ጠበቆ ሦክ ወኀነቆ።,Other seed fell among thorny plants. The thorny plants grew and choked them. +ሌላውም በመልካም መሬት ወደቀ፤ አንዱም መቶ፥ አንዱም ስድሳ፥ አንዱም ሠላሳ ፍሬ ሰጠ።,ወቦ ዘወድቀ ውስተ ምድር ሠናይት ወወሀበ ፍሬ ቦ ዘምእት ወቦ ዘስሳ ወቦ ዘሠላሳ።,"Other seed fell on good soil and bore fruit, in one case a yield of one hundred to one, in another case a yield of sixty to one, and in another case a yield of thirty to one." +የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።”,ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ።,Everyone who has ears should pay attention.”Why Jesus speaks in parables +ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው “ስለ ምን በምሳሌ ትነግራቸዋለህ?” አሉት።,ወቀሪቦሙ አርዳኢሁ ይቤልዎ በእንተ ምንት በአምሳል ትትናገሮሙ።,"Jesus’ disciples came and said to him, “Why do you use parables when you speak to the crowds?”" +እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸ “ለእናንተ የመንግሥተ ሰማያትን ምሥጢር ማወቅ ተሰጥቶአችኋል፤ ለእነርሱ ግን አልተሰጣቸውም።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ እስመ ለክሙ ተውህበ አእምሮ ምሥጢራቲሃ ለመንግሥተ ሰማያት ወሎሙሰ ኢተውህቦሙ።,"Jesus replied, “Because they haven’t received the secrets of the kingdom of heaven, but you have." +ላለው ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።,እስመ ለዘቦ ይሁ��ዎ ወይዌስክዎ ወለዘሰ አልቦ እለሂ ቦ የሀይድዎ።,"For those who have will receive more and they will have more than enough. But as for those who don’t have, even the little they have will be taken away from them." +ስለዚህ እያዩ ስለማያዩ እየሰሙም ስለማይሰሙ ስለማያስተውሉም በምሳሌ እነግራቸዋለሁ።,ወበእንተ ዝንቱ በአምሳል እትናገሮሙ እስመ እንዘ ይሬእዩ ኢይሬእዩ ወእንዘ ይሰምዑ ኢይሰምዑ ወኢይሌብዉ።,"This is why I speak to the crowds in parables: although they see, they don’t really see; and although they hear, they don’t really hear or understand." +‘መስማት ትሰማላችሁና አታስተውሉም፤ማየትም ታያላችሁና አትመለከቱም።,ከመ ይትፈጸም ላዕሌሆሙ ትንቢተ ኢሳይያስ ዘይቤ «ሰሚዐ ትሰምዑ ወኢትሌብዉ ወነጽሮ ትኔጽሩ ወኢትሬእዩ።,"What Isaiah prophesied has become completely true for them: You will hear, to be sure, but never understand; and you will certainly see but never recognize what you are seeing." +በዐይናቸው እንዳያዩ፥ በጆሮአቸውም እንዳይሰሙ፥በልባቸውም እንዳያስተውሉ፥ ተመልሰውም እንዳልፈውሳቸው፥የዚህ ሕዝብ ልብ ደንድኖአልናጆሮአቸውም ደንቁሮአል ዐይናቸውንም ጨፍነዋል፤’የሚል የኢሳይያስ ትንቢት በእነርሱ ይፈጸማል።,እስመ ገዝፈ ልቡ ለዝ ሕዝብ ወእዘኒሆሙ ደንቀወ እምሰሚዕ ወከደኑ አዕይንቲሆሙ ከመ ኢይርአዩ በአዕይንቲሆሙ ወበእዘኒሆሙ ኢይስምዑ ወበልቦሙ ኢይለብዉ ወኢይትመየጡ ኀቤየ ወኢይሣሀሎሙ።»,"For this people’s senses have become calloused, and they’ve become hard of hearing, and they’ve shut their eyes so that they won’t see with their eyes or hear with their ears or understand with their minds, and change their hearts and lives that I may heal them." +የእናንተ ግን ዐይኖቻችሁ ስለሚያዩ ጆሮቻችሁም ስለሚሰሙ ብፁዓን ናቸው።,ወለክሙሰ ብፁዓት አዕይንቲክሙ እስመ ይሬእያ ወእዘኒክሙ እስመ ይሰምዓ።,“Happy are your eyes because they see. Happy are your ears because they hear. +እውነት እላችኋለሁ፥ ብዙዎች ነቢያትና ጻድቃን የምታዩትን ሊያዩ ተመኝተው አላዩም፤ የምትሰሙትንም ሊሰሙ ተመኝተው አልሰሙም።የዘሪው ምሳሌ ትርጕም,አማን እብለክሙ ከመ ብዙኃን ነቢያት ወጻድቃን ፈተዉ ይርአዩ አንትሙ ዘትሬእዩ ወኢርእዩ ወፈተዉ ይስምዑ አንትሙ ዘትሰምዑ ወኢሰምዑ።,"I assure you that many prophets and righteous people wanted to see what you see and hear what you hear, but they didn’t.Explanation of the parable of the farmer" +“እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።,አንትሙኬ ስምዑ ምሳሌሁ ለዘይዘርዕ።,“Consider then the parable of the farmer. +የመንግሥትን ቃል ሰምቶ በማያስተውል ሁሉ፥ ክፉው ይመጣል፤ በልቡ የተዘራውንም ይነጥቃል፤ በመንገድ ዳር የተዘራው ይህ ነው።,ኵሉ ዘይሰምዕ ነገረ መንግሥተ ሰማያት ወኢይሌቡ ይመጽእ እኩይ ወይመሥጥ ቃለ ዘተዘርዐ ውስተ ልቡ ውእቱኬ ዘተዘርዐ ውስተ ፍኖት።,"Whenever people hear the word about the kingdom and don’t understand it, the evil one comes and carries off what was planted in their hearts. This is the seed that was sown on the path." +በጭንጫ ላይ የተዘራውም ይህ ቃሉን ሰምቶ ወዲያው በደስታ የሚቀበለው ነው፤,ወዘሰ ውስተ ኰኵሕ ተዘርዐ ውእቱ ዝ ዘነገረ ይሰምዕ ወሶቤሃ በፍሥሓ ይትዌከፎ።,"As for the seed that was spread on rocky ground, this refers to people who hear the word and immediately receive it joyfully." +ነገር ግን ለጊዜው ነው እንጂ በእርሱ ሥር የለውም፤ በቃሉ ምክንያትም መከራ ወይም ስደት በሆነ ጊዜ ወዲያው ይሰናከላል።,ወባሕቱ አልቦ ሥርው ላዕሌሁ ለጊዜሃ ዳእሙ ውእቱ ወከዊኖሰ ምንዳቤ ወስደት በእንተዝ ነገር በጊዜሃ የዐሉ።,"Because they have no roots, they last for only a little while. When they experience distress or abuse because of the word, they immediately fall away." +በእሾህ መካከል የተዘራውም ይህ ቃሉን የሚሰማ ነው፤ የዚህም ዓለም አሳብና የባለጠግነት መታለል ቃሉን ያንቃል፤ የማያፈራም ይሆናል።,ወዘሰ ውስተ ሦክ ተዘርዐ ዝ ውእቱ ዘነገረ ይሰምዕ ወትካዘ ዝ ዓ��ም ወስፍጠተ ብዕል ተኀንቆ ለነገር ወዘእንበለ ፍሬ ይከውን።,"As for the seed that was spread among thorny plants, this refers to those who hear the word, but the worries of this life and the false appeal of wealth choke the word, and it bears no fruit." +በመልካም መሬት የተዘራውም ይህ ቃሉን ሰምቶ የሚያስተውል ነው፤ እርሱም ፍሬ ያፈራል፤ አንዱም መቶ አንዱም ስድሳ አንዱም ሠላሳ ያደርጋል።”ስለ ስንዴና እንክርዳድ ምሳሌ,ወዘሰ ተዘርዐ ውስተ ምድር ሠናይት ዝ ውእቱ ዘነገረ ይሰምዕ ወይሌቡ ወይፈሪ ወይገብር ቦ ዘምእት ወቦ ዘስሳ ወቦ ዘሠላሳ።በእንተ ምሳሌ ሥርናይ ወክርዳድ,"As for what was planted on good soil, this refers to those who hear and understand, and bear fruit and produce—in one case a yield of one hundred to one, in another case a yield of sixty to one, and in another case a yield of thirty to one.”Parable of the weeds" +ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው፤ እንዲህም አለ “መንግሥተ ሰማያት በእርሻው መልካም ዘርን የዘራን ሰው ትመስላለች።,ካልእተ ምሳሌ አምጽአ ሎሙ እንዘ ይብል ትመስል መንግሥተ ሰማያት ብእሴ ዘዘርዐ ሠናየ ዘርዐ ውስተ ገራህቱ።,Jesus told them another parable: “The kingdom of heaven is like someone who planted good seed in his field. +ሰዎቹ ሲተኙ ግን ጠላቱ መጣና በስንዴው መካከል እንክርዳድን ዘርቶ ሄደ።,ወእንዘ ይነውሙ ሰብኡ መጽአ ጸላኢሁ ወዘርዐ ክርዳደ ማእከለ ሥርናይ ወኀለፈ።,"While people were sleeping, an enemy came and planted weeds among the wheat and went away." +ስንዴውም በበቀለና በአፈራ ጊዜ እንክርዳዱ ደግሞ ያን ጊዜ ታየ።,ወሶበ በቈለ ሥርናይ ወፈረየ ፍሬ አሜሃ አስተርአየ ክርዳድኒ።,"When the stalks sprouted and bore grain, then the weeds also appeared." +የባለቤቱም ባሮች ቀርበው ‘ጌታ ሆይ! መልካምን ዘር በእርሻህ ዘርተህ አልነበርህምን? እንክርዳዱንስ ከወዴት አገኘ?’ አሉት።,ወመጺኦሙ አግብርቲሁ ለበዐለ ገራህት ይቤልዎ እግዚኦ አኮሁ ሠናየ ዘርዐ ዘራዕከ ውስተ ገራህትከ እምአይቴ እንከ ሎቱ ክርዳድ።,"“The servants of the landowner came and said to him, ‘Master, didn’t you plant good seed in your field? Then how is it that it has weeds?’" +እርሱም ‘ጠላት ይህን አደረገ፤’ አላቸው። ባሮቹም ‘እንግዲህ ሄደን ብንለቅመው ትወዳለህን?’ አሉት።,ወይቤሎሙ ብእሲ ፀራዊ ገብረ ዘንተ ወአግብርቲሁሰ ይቤልዎ ትፈቅድኑ እንከ ንሑር ወንጻሕይዮ።,"“‘An enemy has done this,’ he answered. “The servants said to him, ‘Do you want us to go and gather them?’" +እርሱ ግን ‘እንክርዳዱን ስትለቅሙ ስንዴውን ከእርሱ ጋር እንዳትነቅሉት አይሆንም።,ወይቤሎሙ አልቦ ከመ እንዘ ትጸሐይዩ ክርዳደ ኢትምሐዉ ምስሌሁ ሥርናየኒ።,"“But the landowner said, ‘No, because if you gather the weeds, you’ll pull up the wheat along with them." +ተዉአቸው፤ እስከ መከር ጊዜ አብረው ይደጉ፤ በመከር ጊዜም አጫጆችን “እንክርዳዱን አስቀድማችሁ ልቀሙ በእሳትም ለማቃጠል በየነዶው እሰሩ፤ ስንዴውን ግን በጎተራዬ ክተቱ፤” እላለሁ’ አለ።”ስለ ሰናፍጭና ስለ እርሾ ምሳሌ,ኅድግዎሙ ይልሀቁ ኅቡረ እስከ ጊዜ ማእረር ወበጊዜ ማእረር እብሎሙ ለእለ የዐጽዱ እርዩ ቅድመ ክርዳደ ወእስርዎ በበከላስስቲሁ ወአውዕይዎ በእሳት ወሥርናዮሰ አስተጋብኡ ውስተ መዛግብትየ።በእንተ ምሳሌ ኅጠተ ሰናፔ,"Let both grow side by side until the harvest. And at harvesttime I’ll say to the harvesters,“First gather the weeds and tie them together in bundles to be burned. But bring the wheat into my barn.”’”Parable of the mustard seed" +ሌላ ምሳሌ አቀረበላቸው፤ እንዲህም አለ “መንግሥተ ሰማያት ሰው ወስዶ በእርሻው የዘራትን የሰናፍጭ ቅንጣት ትመስላለች፤,ካልእተ ምሳሌ አምጽአ ሎሙ እንዘ ይብል ትመስል መንግሥተ ሰማያት ኅጠተ ሰናፔ እንተ ነሥኣ ብእሲ ወዘርዓ ውስተ ገራህቱ።,He told another parable to them: “The kingdom of heaven is like a mustard seed that someone took and planted in his field. +እርስዋም ከዘር ሁሉ ታንሳለች፤ በአደገች ጊዜ ግን፥ ከአታክልቶች ትበልጣለች የሰማይም ወፎች መጥተው በቅርንጫፎችዋ እስኪሰፍሩ ድረስ ዛፍ ትሆናለች።”,ወይእቲ ትንእስ እምኵሉ አዝርዕት ወሶበ ልህቀት ተዐቢ እምኵሎን አሕማላት ወትከውን ዕፀ ዐባየ እስከ ይመጽኡ አዕዋፈ ሰማይ ወያጸልሉ ታሕተ አዕፁቂሃ።በእንተ ምሳሌ ዘብኁእ,"It’s the smallest of all seeds. But when it’s grown, it’s the largest of all vegetable plants. It becomes a tree so that the birds in the sky come and nest in its branches.”Parable of the yeast" +ሌላ ምሳሌ ነገራቸው፤ እንዲህም አለ “መንግሥተ ሰማያት ሁሉ እስኪቦካ ድረስ ሴት ወስዳ በሦስት መስፈሪያ ዱቄት የሸሸገችውን እርሾ ትመስላለች።”,ካልእተ ምሳሌ አምጽአ ሎሙ ወይቤሎሙ ትመስል መንግሥተ ሰማያት ብኁአ ዘነሥአት ብእሲት ወአብኅአቶ ውስተ ሠለስቱ መስፈርተ ሐሪጽ ወአብኅአ ኵሎ።,"He told them another parable: “The kingdom of heaven is like yeast, which a woman took and hid in a bushel of wheat flour until the yeast had worked its way through all the dough.”Purpose of parables to the crowds" +-,ዘንተ ኵሎ ተናገረ እግዚእ ኢየሱስ በምሳሌ ለአሕዛብ ወዘእንበለ ምሳሌሰ ኢተናገሮሙ።,"Jesus said all these things to the crowds in parables, and he spoke to them only in parables." +ኢየሱስም ለሕዝቡ ይህን ሁሉ በምሳሌ ተናገረ፤ በነቢዩም“በምሳሌ አፌን እከፍታለሁ፤ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የተሰወረውንም እናገራለሁ፤”የተባለው ይፈጸም ዘንድ ያለ ምሳሌ አልተናገራቸውም።የእንክርዳዱ ምሳሌ ትርጕም,ከመ ይትፈጸም ዘተብህለ በነቢይ እንዘ ይብል «እከሥት በምሳሌ አፉየ ወእነግር አምሳለ ዘእምትካት።»በእንተ ፍካሬ ክርዳድ ወሥርናይ ወገራህት,This was to fulfill what the prophet spoke: I’ll speak in parables; I’ll declare what has been hidden since the beginning of the world. Explanation of the parable of the weeds +በዚያን ጊዜ ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ገባ። ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው “የእርሻውን እንክርዳድ ምሳሌ ተርጕምልን፤” አሉት።,ወእምዝ ኀደጎሙ ለአሕዛብ ወቦአ ውስተ ቤት ወቀርቡ ኀቤሁ አርዳኢሁ ወይቤልዎ ፈክር ለነ ምሳሌ ዘክርዳድ ወዘሥርናይ ወዘገራህት።,"Jesus left the crowds and went into the house. His disciples came to him and said, “Explain to us the parable of the weeds in the field.”" +እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው “መልካምን ዘር የዘራው የሰው ልጅ ነው፤ እርሻውም ዓለም ነው፤,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ዘይዘርዕሰ ሠናየ ዘርዐ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ውእቱ።,"Jesus replied, “The one who plants the good seed is the Human One." +መልካሙም ዘር የመንግሥት ልጆች ናቸው፤,ወገራህቱኒ ዓለም ውእቱ ወሠናይኒ ዘርዕ ውሉደ መንግሥት እሙንቱ ወክርዳድኒ ውሉዱ ለእኩይ።,The field is the world. And the good seeds are the followers of the kingdom. But the weeds are the followers of the evil one. +እንክርዳዱም የክፉው ልጆች ናቸው፤ የዘራውም ጠላት ዲያብሎስ ነው፤ መከሩም የዓለም መጨረሻ ነው፤ አጫጆችም መላእክት ናቸው።,ወፀራዊኒ ዘዘርዖ ዲያብሎስ ውእቱ ወማእረሩኒ ኅልቀተ ዓለም ውእቱ ወዐጸዱኒ መላእክት እሙንቱ።,The enemy who planted them is the devil. The harvest is the end of the present age. The harvesters are the angels. +እንግዲህ እንክርዳድ ተለቅሞ በእሳት እንደሚቃጠል፥ በዓለም መጨረሻ እንዲሁ ይሆናል።,ከመኬ የአርይዎ ለክርዳድ ቅድመ ወበእሳት ያውዕይዎ ከማሁ ይከውን በኅልቀተ ዝንቱ ዓለም።,"Just as people gather weeds and burn them in the fire, so it will be at the end of the present age." +የሰው ልጅ መላእክቱን ይልካል፤ ከመንግሥቱም እንቅፋትን ሁሉ ዓመፃንም የሚያደርጉትን ይለቅማሉ፤,ወይፌንዎሙ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ለመላእክቲሁ ወየአርዩ እመንግሥቱ ኵሎ ዐላውያነ ወእለ ይገብሩ አበሳ።,"The Human One will send his angels, and they will gather out of his kingdom all things that cause people to fall away and all people who sin." +ወደ እቶነ እሳትም ይጥሉአቸዋል፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።,ወይወድይዎሙ ውስተ እቶነ እሳት ወበህየ ይከውን ብ��ይ ወሐቅየ ስነን።,He will throw them into a burning furnace. People there will be weeping and grinding their teeth. +በዚያን ጊዜ ጻድቃን በአባታቸው መንግሥት እንደ ፀሐይ ይበራሉ። የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።ስለተሰወረው መዝገብ ዕንቁና መረብ,አሜሃ ይበርሁ ጻድቃን ምስብዒተ እደ እምብርሃነ ፀሐይ በመንግሥተ አቡሆሙ ዘበሰማያት ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ።በእንተ ምሳሌ መድፍን ወባሕርይ ወገሪፍ,Then the righteous will shine like the sun in their Father’s kingdom. Those who have ears should hear.”Parable of the treasure +“ደግሞ መንግሥተ ሰማያት በእርሻ ውስጥ የተሰወረውን መዝገብ ትመስላለች፤ ሰውም አግኝቶ ሰወረው፤ ከደስታውም የተነሣ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ያን እርሻ ገዛ።,ካዕበ ትመስል መንግሥተ ሰማያት መድፍነ ዘኅቡእ ውስተ ገራህት ወረኪቦ ብእሲ ኀብኣ ወእምፍሥሓሁ ሖረ ወሤጠ ኵሎ ዘቦ ወተሣየጣ ለይእቲ ገራህት።,"“The kingdom of heaven is like a treasure that somebody hid in a field, which someone else found and covered up. Full of joy, the finder sold everything and bought that field.Parable of the merchant" +“ደግሞ መንግሥተ ሰማያት መልካምን ዕንቁ የሚሻ ነጋዴን ትመስላለች፤,ካዕበ ትመስል መንግሥተ ሰማያት ብእሴ ሠያጤ ዘየኀሥሥ ባሕርየ ሠናየ።,"“Again, the kingdom of heaven is like a merchant in search of fine pearls." +ዋጋዋም እጅግ የበዛ አንዲት ዕንቁ በአገኘ ጊዜ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ገዛት።,ወረኪቦ አሐተ ባሕርየ እንተ ብዙኅ ሤጣ ሖረ ወሤጠ ኵሎ ዘቦ ወተሣየጣ።,"When he found one very precious pearl, he went and sold all that he owned and bought it.Parable of the net" +“ደግሞ መንግሥተ ሰማያት ወደ ባሕር የተጣለች ከሁሉም ዐይነት የሰበሰበች መረብን ትመስላለች፤,ካዕበ ትመስል መንግሥተ ሰማያት ገሪፈ እንተ ተወድየት ውስተ ባሕር ወአስተጋብአት ኵሎ ዘመደ ዓሣት።,"“Again, the kingdom of heaven is like a net that people threw into the lake and gathered all kinds of fish." +በሞላችም ጊዜ ወደ ወደቡ አወጡአት፤ ተቀምጠውም መልካሙን ለቅመው በዕቃዎች ውስጥ አከማቹ፤ ክፉውን ግን ወደ ውጭ ጣሉት።,ወሶበ መልአት አዕረግዋ ውስተ ሐይቅ ወነቢሮሙ አረዩ ሠናዮ ውስተ ሙዳዮሙ ወእኩዮሰ ገደፍዎ አፍኣ።,"When it was full, they pulled it to the shore, where they sat down and put the good fish together into containers. But the bad fish they threw away." +በዓለም መጨረሻ እንዲሁ ይሆናል፤ መላእክት መጥተው ኀጢአተኞችን ከጻድቃን መካከል ይለዩአቸዋል፤ ወደ እቶነ እሳትም ይጥሉአቸዋል፤,ከማሁ ይከውን በኅልቀተ ዓለም ይመጽኡ መላእክት ወይፈልጡ እኩያነ እማእከሎሙ ለጻድቃን።,"That’s the way it will be at the end of the present age. The angels will go out and separate the evil people from the righteous people," +በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።”ስለ አዲሱና ስለ አሮጌው መዝገብ,ወይወድይዎሙ ውስተ እቶነ እሳት ኀበ ሀሎ ብካይ ወሐቅየ ስነን።,and will throw the evil ones into a burning furnace. People there will be weeping and grinding their teeth.Treasures new and old +ኢየሱስም “ይህን ሁሉ አስተዋላችሁን?” አላቸው፤ “አዎን” አሉት።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለበውክሙኑ እንከ ዘንተ ኵሎ ወይቤልዎ እወ እግዚኦ።,"“Have you understood all these things?”Jesus asked.They said to him, “Yes.”" +እርሱም “ስለዚህ የመንግሥተ ሰማያት ደቀ መዝሙር የሆነ ጻፊ ሁሉ ከመዝገቡ አዲሱንና አሮጌውን የሚያወጣ ባለቤትን ይመስላል፤” አላቸው።ኢየሱስን በናዝሬት እንደተቃወሙት,ወይቤሎሙ በእንተ ዝንቱ ኵሉ ጸሓፊ ዘይጸመድ ለመንግሥተ ሰማያት ይመስል ብእሴ በዓለ ቤት ዘያወፅእ እመዝገቡ ሐዲሰ ወብሉየ።,"Then he said to them, “Therefore, every legal expert who has been trained as a disciple for the kingdom of heaven is like the head of a household who brings old and new things out of their treasure chest.”Jesus in his hometown" +ኢየሱስም እነዚህም ምሳሌዎች ከጨረሰ በኋላ ከዚያ ሄደ።,ወፈጺሞ እግዚእ ኢየሱስ እሎንተ ምሳሌያተ ተንሥአ እምህየ።,"When Jesus finished these parables, he departed." +ወደ ገዛ አገሩም መጥቶ እስኪገረሙ ድረስ በምኩራባቸው ያስተምራቸው ነበር፤ እንዲህም አሉ “ይህን ጥበብና ተአምራት ይህ ከወዴት አገኘው?,ወሖረ ሀገሮ ወመሀሮሙ በምኵራቦሙ እስከ ሶበ ይዴመሙ ወይብሉ እምአይቴ እንከ ሎቱ ዝንቱ ኵሉ ጥበብ ወኀይል።,"When he came to his hometown, he taught the people in their synagogue. They were surprised and said, “Where did he get this wisdom? Where did he get the power to work miracles?" +ይህ የጸራቢ ልጅ አይደለምን? እናቱስ ማርያም ትባል የለምን? ወንድሞቹስ ያዕቆብና ዮሳ፥ ስምዖንም ይሁዳም አይደሉምን?,አኮኑ ዝንቱ ውእቱ ወልዱ ለጸራቢ ወስማ ለእሙ ማርያም ወአኀዊሁ ያዕቆብ ወዮሳ ወስምዖን ወይሁዳ።,"Isn’t he the carpenter’s son? Isn’t his mother named Mary? Aren’t James, Joseph, Simon, and Judas his brothers?" +እኅቶቹስ ሁሉ በእኛ ዘንድ ያሉ አይደሉምን? እንኪያስ ይህን ሁሉ ከወዴት አገኘው?” ተሰናከሉበትም።,ወአኃቲሁ ኵሎን ኀቤነ ሀለዋ እምአይቴ እንከ ሎቱ ዝንቱ ኵሉ ጥበብ ወኀይል ወአኀዙ ያንጐርጕሩ በእንቲኣሁ።,"And his sisters, aren’t they here with us? Where did this man get all this?”" +ኢየሱስ ግን “ነቢይ ከገዛ አገሩና ከገዛ ቤቱ በቀር ሳይከበር አይቀርም፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አልቦ በኀበ ኢይከብር ነቢይ ዘእንበለ በሀገሩ ወበቤቱ።,"They were repulsed by him and fell into sin.But Jesus said to them, “Prophets are honored everywhere except in their own hometowns and in their own households.”" +በአለማመናቸውም ምክንያት በዚያ ብዙ ተአምራት አላደረገም።,ወኢገብረ በህየ ኀይለ ብዙኀ በእንተ ኢአሚኖቶሙ።,He was unable to do many miracles there because of their disbelief. +በዚያ ዘመን የአራተኛው ክፍል ገዥ ሄሮድስ የኢየሱስን ዝና ሰማ፤,ወበውእቱ መዋዕል ሰምዐ ሄሮድስ ንጉሥ ነገሮ ለእግዚእ ኢየሱስ።,At that time Herod the ruler heard the news about Jesus. +ለሎሌዎቹም “ይህ መጥምቁ ዮሐንስ ነው፤ እርሱ ከሙታን ተነሥቶአል፤ ስለዚህም ኃይል በእርሱ ይደረጋል፤” አለ።,ወይቤሎሙ ለአግብርቲሁ ዝ ውእቱ ዮሐንስ መጥምቅ ውእቱ ተንሥአ እሙታን ወበእንተ ዝንቱ ይትገበራ ኀይላት ቦቱ።,"He said to his servants, “This is John the Baptist. He’s been raised from the dead. This is why these miraculous powers are at work through him.”" +ሄሮድስ በወንድሙ በፊልጶስ ሚስት በሄሮድያዳ ምክንያት ዮሐንስን አስይዞ አሳስሮት በወህኒ አኑሮት ነበርና፤,እስመ ውእቱ ሄሮድስ አኀዞ ለዮሐንስ ወሞቅሖ በቤተ ሞቅሕ በእንተ ሄሮድያዳ ብእሲተ ፊልጶስ እኁሁ እስመ ኪያሃ አውሰበ,"Herod had arrested John, bound him, and put him in prison because of Herodias, the wife of Herod’s brother Philip." +ዮሐንስ “እርስዋ ለአንተ ትሆን ዘንድ አልተፈቀደም፤” ይለው ነበርና።,እስመ ይቤሎ ዮሐንስ ሎቱ ኢይከውነከ ታውስብ ብእሲተ እኁከ ፊልጶስ።,"That’s because John told Herod, “It’s against the law for you to marry her.”" +ሊገድለውም ወዶ ሳለ፥ ሕዝቡ እንደ ነቢይ ስለ አዩት ፈራቸው።,ወእንዘ ይፈቅድ ይቅትሎ ይፈርሆሙ ለሕዝብ እስመ ከመ ነቢይ ይሬእይዎ ለዮሐንስ።,"Although Herod wanted to kill him, he feared the crowd because they thought John was a prophet." +ነገር ግን ሄሮድስ የተወለደበት ቀን በሆነ ጊዜ፥ የሄሮድያዳ ልጅ በመካከላቸው ዘፈነች፤ ሄሮድስንም ደስ አሰኘችው፤,ወከዊኖ ዕለተ ልደቱ ለሄሮድስ መጽአት ወለተ ሄሮድያዳ ወዘነፈት ሎቱ በማእከሎሙ ወአደመቶ ለሄሮድስ።,But at Herod’s birthday party Herodias’ daughter danced in front of the guests and thrilled Herod. +ስለዚህም የምትለምነውን ሁሉ እንዲሰጣት በመሐላ ተስፋ አደረገላት።,ወበእንተዝ መሐለ ላቲ ከመ የሀባ ዘሰአለቶ።,Then he swore to give her anything she asked. +እርስዋም በእናትዋ ተመክራ “የመጥምቁን የዮሐንስን ራስ በዚህ በወጭት ስጠኝ፤” አለችው።,ወይእቲሰ አቅደመት አእምሮ በኀበ እማ ወትቤሎ ሀበኒ በዝየ በጻሕል ርእሶ ለዮሐንስ መጥምቅ።,"At her mother’s urging, the girl said, “Give me the head of John the Baptist here on a plate.”" +ንጉሡም አዘነ፤ ነገር ግን ስለ መሐላው ከእርሱም ጋር ተቀምጠው ስላሉት ሰዎች እንዲሰጡአት፤ አዘዘ፤,ወተከዘ ንጉሥ በእንተ መሐላሁ ወበእንተ እለ ይረፍቁ ምስሌሁ ወአዘዘ ከመ የሀብዋ።,"Although the king was upset, because of his solemn pledge and his guests he commanded that they give it to her." +ልኮም የዮሐንስን ራስ በወህኒ አስቆረጠው።,ወፈነወ ሶቤሃ መስተራትዓተ ሐራ ወመተሩ ርእሶ ለዮሐንስ በቤተ ሞቅሕ።,Then he had John beheaded in prison. +ራሱንም በወጭት አምጥተው ለብላቴናይቱ ሰጡአት፤ ወደ እናትዋም ወሰደችው።,ወአምጽኡ ርእሶ በጻሕል ወወሀብዋ ለይእቲ ወለት ወይእቲሰ ወሰደት ወወሀበት ለእማ።,"They brought his head on a plate and gave it to the young woman, and she brought it to her mother." +ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው በድኑን ወሰዱና ቀበሩት፤ መጥተውም ለኢየሱስ አወሩለት።ኢየሱስ አምስት ሺህ ሰዎችን እንደመገበ,ወመጽኡ አርዳኢሁ ወነሥኡ በድኖ ወቀበርዎ ወመጺኦሙ ዜነውዎ ለእግዚእ ኢየሱስ።በእንተ ቀዳሚት አብዝኆተ ኅብስት ወክልኤቲ ዓሣ,But John’s disciples came and took his body and buried it. Then they went and told Jesus what had happened.Feeding the five thousand +ኢየሱስም በሰማ ጊዜ ከዚያ ብቻውን ወደ ምድረ በዳ በታንኳ ፈቀቅ አለ፤ ሕዝቡም ሰምተው ከከተማዎቹ በእግር ተከተሉት።,ወሰሚዖ እግዚእ ኢየሱስ ተግኅሠ እምህየ በሐመር ውስተ ገዳም እንተ ባሕቲቱ ወሰሚዖሙ አሕዛብ ተለውዎ በእግር እምአህጉር።,"When Jesus heard about John, he withdrew in a boat to a deserted place by himself. When the crowds learned this, they followed him on foot from the cities." +ወጥቶም ብዙ ሕዝብ አየና አዘነላቸው፤ ድውዮቻቸውንም ፈወሰ።,ወወፂኦ ርእየ ብዙኃነ አሕዛበ ወምሕሮሙ ወአሕየወ ድዉያኒሆሙ።,"When Jesus arrived and saw a large crowd, he had compassion for them and healed those who were sick." +በመሸም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀርበው “ቦታው ምድረ በዳ ነው፤ አሁንም ሰዓቱ አልፎአል፤ ወደ መንደሮች ሄደው ለራሳቸው ምግብ እንዲገዙ ሕዝቡን አሰናብት፤” አሉት።,ወምሴተ ከዊኖ ቀርቡ ኀቤሁ አርዳኢሁ ወይቤልዎ ገዳም ውእቱ ብሔር ወሰዓቱኒ ኀለፈ ፈንዎሙ ለአሕዛብ ከመ ይሑሩ ውስተ አህጉር ወይሣየጡ ለርእሶሙ መብልዐ።,"That evening his disciples came and said to him, “This is an isolated place and it’s getting late. Send the crowds away so they can go into the villages and buy food for themselves.”" +ኢየሱስም “እናንተ የሚበሉትን ስጡአቸው እንጂ ሊሄዱ አያስፈልግም፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አኮ መፍትው ይሑሩ ርኁባኒሆሙ አላ ሀብዎሙ አንትሙ ዘይበልዑ።,"But Jesus said to them, “There’s no need to send them away. You give them something to eat.”" +እነርሱም “ከአምስት እንጀራና ከሁለት ዓሣ በቀር በዚህ የለንም፤” አሉት።,ወይቤልዎ አልብነ ዝየ ዘእንበለ ኀምስ ኅብስት ወክልኤቲ ዓሣ።,"They replied, “We have nothing here except five loaves of bread and two fish.”" +እርሱም “እነዚያን ወደዚህ አምጡልኝ፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ አምጽእዎን ሊተ ዝየ።,"He said, “Bring them here to me.”" +ሕዝቡም በሣር ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤ አምስቱንም እንጀራና ሁለቱን ዓሣ ይዞ ወደ ሰማይ አሻቅቦ አየና ባረከ፤ እንጀራውንም ቆርሶ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም ለሕዝቡ።,ወአዘዞሙ ለሰብእ ይርፍቁ ዲበ ሣዕር ወነሥአ ውእተ ኀምሰ ኅብስተ ወክልኤ ዓሣ ወነጸረ ኀበ ሰማይ ወባረከ ወፈተተ ወወሀበ ለአርዳኢሁ ወአርዳኢሁኒ አቅረቡ ለሕዝብ።,"He ordered the crowds to sit down on the grass. He took the five loaves of bread and the two fish, looked up to heaven, blessed them and broke the loaves apart and gave them to his disciples. Then the disciples gave them to the crowds." +ሁሉም በልተው ጠገቡ፤ የተረፈውንም ቁርስራሽ ዐሥራ ሁለት መሶብ ሙሉ አነሡ።,ወበልዑ ኵሎሙ ወጸግቡ ወአግኀሡ ዘተርፈ ፍተታተ ወመልአ ዐሠርተ ወክልኤተ መዛርዐ ምሉአ።,"Everyone ate until they were full, and they filled twelve baskets with the leftovers." +ከሴቶችና ከልጆችም በቀር የበሉት አምስት ሺህ ወንዶች ያህሉ ነበር።ኢየሱስ በባሕር ላይ እንደሔደ,ወእለሰ በልዑ እሙንቱ ሰብእ የአክሉ ኀምሳ ምእት ብእሲ ዘእንበለ አንስት ወደቅ።ዘከመ ሖረ እግዚእ ኢየሱስ ዲበ ባሕር,About five thousand men plus women and children had eaten.Walking on the water +ወዲያውም ሕዝቡን ሲያሰናብት ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ በታንኳይቱ ገብተው ወደ ማዶ እንዲቀድሙት ግድ አላቸው።,ወአዘዞሙ ሶቤሃ ለአርዳኢሁ ከመ ይዕርጉ ውስተ ሐመር ወይቅድምዎ ወይሑሩ ኀበ ማዕዶተ ባሕር እስከ ሶበ ይፌንዎሙ ለአሕዛብ።,"Right then, Jesus made the disciples get into the boat and go ahead to the other side of the lake while he dismissed the crowds." +ሕዝቡንም አሰናብቶ ይጸልይ ዘንድ ብቻውን ወደ ተራራ ወጣ። በመሸም ጊዜ ብቻውን በዚያ ነበረ።,ወእምዝ ፈትሖሙ ለአሕዛብ ወዐርገ ውስተ ደብር እንተ ባሕቲቱ ይጸሊ ወምሴተ ከዊኖ ባሕቲቱ ሀሎ ህየ።,"When he sent them away, he went up onto a mountain by himself to pray. Evening came and he was alone." +ታንኳይቱም አሁን በባሕር መካከል ሳለች፥ ነፋስ ከወደ ፊት ነበርና በማዕበል ትጨነቅ ነበር።,ወሐመርሰ ናሁ ሀሎ ማእከለ ባሕር ርኁቀ መጠነ ዕሥራ ወኀምስቱ ምዕራፍ ወይትሀወክ እሞገድ ወያመነድቦ ማዕበለ ባሕር እስመ እምቅድሜሁ ውእቱ ነፋስ።,"Meanwhile, the boat, fighting a strong headwind, was being battered by the waves and was already far away from land." +ከሌሊቱም በአራተኛው ክፍል ኢየሱስ በባሕር ላይ እየሄደ ወደ እነርሱ መጣ።,ወበራብዕት ሰዓተ ሌሊት መጽአ ኀቤሆሙ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ የሐውር ዲበ ባሕር።,"Very early in the morning he came to his disciples, walking on the lake." +ደቀ መዛሙርቱም በባሕር ላይ ሲሄድ ባዩት ጊዜ “ምትሐት ነው” ብለው ታወኩ፤ በፍርሃትም ጮኹ።,ወሶበ ርእይዎ አርዳኢሁ እንዘ ዲበ ባሕር የሐውር ደንገፁ ወፈርሁ እንዘ ይብሉ ምትሐት ውእቱ ወእምግርማሁ ዐውየዉ።,"When the disciples saw him walking on the lake, they were terrified and said, “It’s a ghost!” They were so frightened they screamed." +ወዲያውም ኢየሱስ ተናገራቸውና “አይዞአችሁ፤ እኔ ነኝ፤ አትፍሩ፤” አላቸው።,ወበጊዜሃ ተናገሮሙ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይብል ተአመኑ አነ ውእቱ ኢትፍርሁ።,"Just then Jesus spoke to them, “Be encouraged! It’s me. Don’t be afraid.”" +ጴጥሮስም መልሶ “ጌታ ሆይ! አንተስ ከሆንህ በውሃው ላይ ወደ አንተ እንድመጣ እዘዘኝ፤” አለው።,ወአውሥአ ጴጥሮስ ወይቤ እመሰ አንተሁ እግዚኦ አዝዘኒ እምጻእ ኀቤከ እንተ ዲበ ማይ፤,"Peter replied, “Lord, if it’s you, order me to come to you on the water.”" +እርሱም፦ ና አለው። ጴጥሮስም ከታንኳይቱ ወርዶ ወደ ኢየሱስ ሊደርስ በውሃው ላይ ሄደ።,ወይቤሎ ነዓ ወወሪዶ ጴጥሮስ እምዲበ ሐመር ሖረ ዲበ ማይ ይብጻሕ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ።,"And Jesus said, “Come.”Then Peter got out of the boat and was walking on the water toward Jesus." +ነገር ግን የነፋሱን ኃይል አይቶ ፈራ፤ ሊሰጥምም በጀመረ ጊዜ “ጌታ ሆይ! አድነኝ፤” ብሎ ጮኸ።,ወሶበ ርእየ ነፋሰ ኀያለ ፈርሀ ወአኀዘ ይሰጠም ወዐውየወ ሶቤሃ እንዘ ይብል እግዚኦ አድኅነኒ።,"But when Peter saw the strong wind, he became frightened. As he began to sink, he shouted, “Lord, rescue me!”" +ወዲያውም ኢየሱስ እጁን ዘርግቶ ያዘውና “አንተ እምነት የጎደለህ፤ ስለምን ተጠራጠርህ?” አለው።,ወሶቤሃ ሰፍሐ እዴሁ እግዚእ ኢየሱስ ወአኀዞ ወይቤሎ ውኁደ ሃይማኖት ለምንት ናፈቀ።,"Jesus immediately reached out and grabbed him, saying, “You man of weak faith! Why did you begin to have doubts?”" +ወደ ታንኳይቱም በወጡ ጊዜ ነፋሱ ተወ።,ወዐሪጎ ውስተ ሐመር ይእተ ጊዜ ኀደገ ነፋስ።,"When they got into the boat, the wind settled down." +በታንኳይቱም የነበሩት “በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤” ብለው ሰገዱለት።,ወእለ ውስተ ሐመር ሰገዱ ሎቱ እንዘ ይብሉ አማን ወልደ እግዚአ���ሔር አንተ።,"Then those in the boat worshipped Jesus and said, “You must be God’s Son!”Healing the sick" +ተሻግረውም ወደ ጌንሴሬጥ ምድር መጡ።,ወዓዲዎሙ ባሕረ በጽሑ ምድረ ጌንሴሬጥ።,"When they had crossed the lake, they landed at Gennesaret." +የዚያ ቦታ ሰዎችም ባወቁት ጊዜ በዙርያው ወዳለ አገር ሁሉ ላኩ፤ ሕመምተኞችንም ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤,ወአእመርዎ ሰብአ ውእቱ ብሔር ወፈነዉ ኀበ ኵሉ አድያም ወአምጽኡ ሎቱ ኵሎ ሕሙማነ።,"When the people who lived in that place recognized him, they sent word throughout that whole region, and they brought to him everyone who was sick." +የልብሱንም ጫፍ ብቻ ሊዳስሱ ይለምኑት ነበር፤ የዳሰሱትም ሁሉ ዳኑ።,ወአስተብቍዕዎ ከመ ይግሥሡ ጽንፈ ልብሱ እስመ ኵሎሙ እለ ገሠሥዎ የሐይዉ።,Then they begged him that they might just touch the edge of his clothes. Everyone who touched him was cured. +በዚያን ጊዜ ጻፎችና ፈሪሳውያን ከኢየሩሳሌም ወደ ኢየሱስ ቀረቡና,ወእምዝ ቀርቡ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ እለ መጽኡ እምኢየሩሳሌም ጸሐፍት ወፈሪሳውያን እንዘ ይብሉ።,"Then Pharisees and legal experts came to Jesus from Jerusalem and said," +“ደቀ መዛሙርትህ ስለ ምን የሽማግሎችን ወግ ይተላለፋሉ? እንጀራ ሲበሉ እጃቸውን አይታጠቡምና፤” አሉት።,ለምንት ይትዐደዉ አርዳኢከ ሥርዐተ ረበናት ወትእዛዞሙ ለሊቃነ ካህናት እስመ ኢይትኀፀቡ እደዊሆሙ ሶበ ይበልዑ ኅብስተ።,“Why are your disciples breaking the elders’ rules handed down to us? They don’t ritually purify their hands by washing before they eat.” +እርሱም መልሶ እንዲህ አላቸው “እናንተስ ስለ ወጋችሁ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ስለ ምን ትተላለፋላችሁ?,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ለምንት አንትሙኒ ትትዐደዉ ትእዛዘ እግዚአብሔር በእንተ ሥርዐትክሙ።,"Jesus replied, “Why do you break the command of God by keeping the rules handed down to you?" +እግዚአብሔር ‘አባትህንና እናትህን አክብር፤’ ደግሞ ‘አባቱን ወይም እናቱን የሰደበ ፈጽሞ ይሙት፤’ ብሎአልና፤,ወእግዚአብሔርሰ ይቤ አክብር አባከ ወእመከ ወዘአሕሠመ ቃለ ላዕለ አቡሁ ወእሙ ሞተ ለይሙት።,"For God said, Honor your father and your mother, and The person who speaks against father or mother will certainly be put to death." +እናንተ ግን ‘አባቱን ወይም እናቱን “ከእኔ የምትጠቀምበት መባ ነው የሚል ሁሉ፥,ወአንትሙሰ ትብሉ ዘይቤሎ ለአቡሁ ወለእሙ ሀብተ ቍርባን ዘረባኅከ እምኔየ ዝ ብሂል ኢያክብር አባሁ ወእሞ።,"But you say, ‘If you tell your father or mother,“Everything I’m expected to contribute to you I’m giving to God as a gift,”then you don’t have to honor your father.’" +አባቱን ወይም እናቱን አያከብርም፤” ትላላችሁ፤’ ስለ ወጋችሁም የእግዚአብሔርን ቃል ሻራችሁ።,ወሰዐርክሙ ቃሎ ለእግዚአብሔር በእንተ ሥርዐትክሙ።,So you do away with God’s Law for the sake of the rules that have been handed down to you. +እናንተ ግብዞች፥ ኢሳይያስ ስለ እናንተ,ኦ መደልዋን ሠናየ ተነበየ ኢሳይያስ ላዕሌክሙ እንዘ ይብል፤,"Hypocrites! Isaiah really knew what he was talking about when he prophesied about you," +‘ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል፥ልቡ ግን ከእኔ በጣም የራቀ ነው፤,«ዝ ሕዝብ በከናፍሪሆሙ ያከብሩኒ ወበልቦሙሰ ነዋኀ ይርኅቁ እምኔየ።,"This people honors me with their lips, but their hearts are far away from me." +የሰውም ሥርዓት የሆነ ትምህርት እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል፤’ብሎ በእውነት ትንቢት ተናገረ።”,ወከንቶ ያመልኩኒ እንዘ ይሜህሩ ትምህርተ ሥርዐታተ ሰብእ።»,Their worship of me is empty since they teach instructions that are human rules.” +ሕዝቡንም ጠርቶ “ስሙ አስተውሉም፤,ወጸውዖሙ ለሕዝብ ወይቤሎሙ ስምዑ ወለብዉ።,"Jesus called the crowd near and said to them, “Listen and understand." +ሰውን የሚያረክሰው ወደ አፍ የሚገባ አይደለም፤ ከአፍ የሚወጣው ግን ሰውን የሚያረክሰው ይህ ነው፤” አላቸው።,ከመ አኮ ዘይበውእ ውስተ አፍ ዘያረኵሶ ለሰብእ አላ ዘይወፅእ እምውስተ አፍ ውእቱ ያረኵሶ ለሰ���እ።,It’s not what goes into the mouth that contaminates a person in God’s sight. It’s what comes out of the mouth that contaminates the person.” +በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ቀርበው “ፈሪሳውያን ይህን ቃል ሰምተው እንደ ተሰናከሉ አወቅህን?” አሉት።,ወእምዝ ቀሪቦሙ አርዳኢሁ ይቤልዎ ተአምርሁ ከመ ፈሪሳውያን ሰሚዖሙ ቃለከ አንጐርጐሩ።,"Then the disciples came and said to him, “Do you know that the Pharisees were offended by what you just said?”" +እርሱ ግን መልሶ “የሰማዩ አባቴ ያልተከለው ተክል ሁሉ ይነቀላል።,ወአውሥአ ወይቤ ኵላ ተክል እንተ ኢተከላ አቡየ ሰማያዊ ትሤሮ።,"Jesus replied, “Every plant that my heavenly Father didn’t plant will be pulled up." +ተዉአቸው፤ ዕውሮችን የሚመሩ ዕውሮች ናቸው፤ ዕውርም ዕውርን ቢመራው ሁለቱም ወደ ጉድጓድ ይወድቃሉ፤” አለ።,ኅድግዎሙ ለእሉ እስመ ዕዉራን እሙንቱ ወአምርሕተ ዕዉራን ዕዉር ዕዉረ ለእመ መርሐ ክልኤሆሙ ይወድቁ ውስተ ግብ።,"Leave the Pharisees alone. They are blind people who are guides to blind people. But if a blind person leads another blind person, they will both fall into a ditch.”" +ጴጥሮስም መልሶ “ምሳሌውን ተርጕምልን፤” አለው።,ወአውሥአ ጴጥሮስ ወይቤሎ ፈክር ለነ ዘንተ ምሳሌ።,"Then Peter spoke up, “Explain this riddle to us.”" +ኢየሱስም እንዲህ አለ “እናንተ ደግሞ እስካሁን የማታስተውሉ ናችሁን?,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ዓዲሁ አንትሙኒ ኢለበውክሙኑ ዘንተ።,"Jesus said, “Don’t you understand yet?" +ወደ አፍ የሚገባ ሁሉ ወደ ሆድ አልፎ ወደ እዳሪ እንዲጣል አትመለከቱምን?,ኢተአምሩኑ ከመ ኵሉ ዘይበውእ ውስተ አፍ ውስተ ከርሥ ይትገመር ወጽመ ይትገደፍ።,Don’t you know that everything that goes into the mouth enters the stomach and goes out into the sewer? +ከአፍ የሚወጣ ግን ከልብ ይወጣል፤ ሰውንም የሚያረክሰው ያ ነው።,ወዘሰ ይወፅእ እምውስተ አፍ እምልብ ይወፅእ ወዝ ውእቱ ዘያረኵሶ ለሰብእ።,But what goes out of the mouth comes from the heart. And that’s what contaminates a person in God’s sight. +ከልብ ክፉ አሳብ፥ መግደል፥ ምንዝርነት፥ ዝሙት፥ መስረቅ፥ በውሸት መመስከር፥ ስድብ ይወጣልና።,እስመ እምውስተ ልብ ይወፅእ ኅሊና እኩይ ዘውእቱ ቀቲል ወዝሙት ስርቅ ስምዕ በሐሰት ወፅርፈት።,"Out of the heart come evil thoughts, murders, adultery, sexual sins, thefts, false testimonies, and insults." +ሰውን የሚያረክሰው ይህ ነው እንጂ፥ ባልታጠበ እጅ መብላትስ ሰውን አያረክሰውም።”ስለ አንዲት ከነናዊት እምነት,እሉኬ ዘያረኵስዎ ለሰብእ ወዘእንበለ ተኀፅቦ እድሰ በሊዕ ኢያረኵሶ ለሰብእ።በእንተ ከነናዊት ብእሲት,These contaminate a person in God’s sight. But eating without washing hands doesn’t contaminate in God’s sight.”Canaanite woman +ኢየሱስም ከዚያ ወጥቶ ወደ ጢሮስና ወደ ሲዶና አገር ሄደ።,ወወፂኦ እግዚእ ኢየሱስ ተግኅሠ እምህየ ውስተ ደወለ ጢሮስ ወሲዶና።,"From there, Jesus went to the regions of Tyre and Sidon." +እነሆም ከነናዊት ሴት ከዚያ አገር ወጥታ “ጌታ ሆይ! የዳዊት ልጅ ማረኝ፤ ልጄን ጋኔን ክፉኛ ይዞአታል፤” ብላ ጮኸች።,ወናሁ ብእሲት ከነናዊት እምውእቱ አድዋል መጽአት እንዘ ትጸርሕ ወትብል መሐረኒ እግዚእየ ወልደ ዳዊት እስመ ለወለትየ እኩይ ጋኔን አኀዛ ወያአብዳ።,"A Canaanite woman from those territories came out and shouted, “Show me mercy, Son of David. My daughter is suffering terribly from demon possession.”" +እርሱ ግን አንዳች አልመለሰላትም። ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው “በኋላችን ትጮኻለችና አሰናብታት፤” እያሉ ለመኑት።,ወኢያውሥኣ እግዚእ ኢየሱስ ቃለ ወቀሪቦሙ አርዳኢሁ አስተብቍዕዎ እንዘ ይብሉ ፈንዋ ለዛቲ ብእሲት እስመ ትጸርሕ በድኅሬነ።,"But he didn’t respond to her at all.His disciples came and urged him, “Send her away; she keeps shouting out after us.”" +እርሱም መልሶ “ከእስራኤል ቤት ለጠፉት በጎች በቀር አልተላክሁም፤” አለ።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ኢተፈነውኩ ዘእንበለ ኀበ አባግዕ ዘተኀጕላ ዘ���ተ እስራኤል።,"Jesus replied, “I’ve been sent only to the lost sheep, the people of Israel.”" +እርስዋ ግን መጥታ “ጌታ ሆይ! እርዳኝ፤” እያለች ሰገደችለት።,ወቀሪባ ሰገደት ሎቱ እንዘ ትብል እግዚኦ ርድአኒ።,"But she knelt before him and said, “Lord, help me.”" +እርሱ ግን መልሶ “የልጆችን እንጀራ ይዞ ለቡችሎች መጣል አይገባም፤” አለ።,ወአውሥኣ ወይቤላ ኢኮነ ሠናየ ነሢአ ኅብስተ ውሉድ ወውሂብ ለከለባት።,"He replied, “It is not good to take the children’s bread and toss it to dogs.”" +እርስዋም “አዎን ጌታ ሆይ! ቡችሎችም እኮ ከጌቶቻቸው ማዕድ የወደቀውን ፍርፋሪ ይበላሉ፤” አለች።,ወትቤ እወ እግዚኦ ከለባትኒ ጓ ይበልዑ እምፍርፋራት ዘይወድቅ እማእደ አጋዕዝቲሆሙ።,"She said, “Yes, Lord. But even the dogs eat the crumbs that fall off their masters’ table.”" +በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ “አንቺ ሴት፥ እምነትሽ ታላቅ ነው፤ እንደወደድሽ ይሁንልሽ፤” አላት። ልጅዋም ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ዳነች።ኢየሱስ ብዙ ሕመምተኞችን እንደፈወሰ,ወእምዝ አውሥኣ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤላ ኦ ብእሲቶ ዐቢይ ሃይማኖትኪ ይኩንኪ በከመ ተአመንኪ ወሐይወት ወለታ እምይእቲ ሰዓት።ዘከመ ተፈወሱ አሕዛብ እምብዙኅ ደዌሆሙ,"Jesus answered, “Woman, you have great faith. It will be just as you wish.” And right then her daughter was healed.Healing of many people" +ኢየሱስም ከዚያ አልፎ ወደ ገሊላ ባሕር አጠገብ መጣ፤ ወደ ተራራም ወጥቶ በዚያ ተቀመጠ።,ወኀሊፎ እምህየ እግዚእ ኢየሱስ በጽሐ ኀበ ሐይቀ ባሕር ዘገሊላ ወዐሪጎ ደብረ ነበረ ህየ።,Jesus moved on from there along the shore of the Galilee Sea. He went up a mountain and sat down. +ብዙ ሕዝብም አንካሶችን፥ ዕውሮችንም፥ ድዳዎችንም፥ ጉንድሾችንም፥ ሌሎችንም ብዙ ይዘው ወደ እርሱ ቀረቡ በኢየሱስም እግር አጠገብ አስቀመጡአቸው፤ ፈወሳቸውም፤,ወቀርቡ ኀቤሁ አሕዛብ ብዙኃን ወአምጽኡ ምስሌሆሙ ሐንካሳነ ወዕዉራነ ወጽሙማነ ወፅዉሳነ ወባዕዳነ ብዙኃነ ወገደፍዎሙ ኀበ እገሪሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወፈወሶሙ።,"Large crowds came to him, including those who were paralyzed, blind, injured, and unable to speak, and many others. They laid them at his feet, and he healed them." +ስለዚህም ሕዝቡ ድዳዎች ሲናገሩ፥ ጉንድሾችም ሲድኑ፥ አንካሶችም ሲሄዱ፥ ዕውሮችም ሲያዩ አይተው ተደነቁ፤ የእስራኤልንም አምላክ አከበሩ።ኢየሱስ አራት ሺህ ሰዎችን እንደመገበ,እስከ ሶበ ያነክሩ አሕዛብ እንዘ ይሬእዩ ከመ በሃማን ይትናገሩ ወሐንካሳን የሐውሩ ወዕዉራን ይሬእዩ ወሰብሕዎ ለአምላከ እስራኤል ዘወሀበ ዘከመዝ ሥልጣነ ለሰብእ።በእንተ ሰብዑ ኅብስት ወኅዳጥ ዓሣ,"So the crowd was amazed when they saw those who had been unable to speak talking, and the paralyzed cured, and the injured walking, and the blind seeing. And they praised the God of Israel.Feeding the four thousand" +ኢየሱስም ደቀ መዛሙርቱን ጠርቶ “ሕዝቡ ከእኔ ጋር እስካሁን ሦስት ቀን ውለዋልና የሚበሉት ስለሌላቸው አዝንላቸዋለሁ፤ በመንገድም እንዳይዝሉ ጦማቸውን ላሰናብታቸው አልወድም፤” አላቸው።,ወጸውዖሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ ወይቤሎሙ ያምሕሩኒ እሉ ሕዝብ እስመ ናሁ ሠሉስ መዋዕል እምዘበልዑ እክለ ወአልቦሙ ዘይበልዑ ወኢይፈቅድ እፈንዎሙ ርኁባኒሆሙ ከመ ኢይመጽልዉ በፍኖት።,"Now Jesus called his disciples and said, “I feel sorry for the crowd because they have been with me for three days and have nothing to eat. I don’t want to send them away hungry for fear they won’t have enough strength to travel.”" +ደቀ መዛሙርቱም “ይህን ያህል ሕዝብ የሚያጠግብ ይህን ያህል እንጀራ በምድረ በዳ ከወዴት እናገኛለን?” አሉት።,ወይቤልዎ አርዳኢሁ እምአይቴ እንከ ለነ በገዳም ኅብስት ዘያጸግብ ለዘመጠነዝ ሕዝብ።,"His disciples replied, “Where are we going to get enough food in this wilderness to satisfy such a big crowd?”" +ኢየሱስም “ስንት እንጀራ አላችሁ?” አላቸው። እነርሱም “ሰባት፥ ጥቂትም ትንሽ ዓሣ�� አሉት።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ሚመጠን ኀባውዝ ብክሙ ወይቤልዎ ሰብዑ ኅብስት ወኅዳጥ ዓሣ።,"Jesus said, “How much bread do you have?”They responded, “Seven loaves and a few fish.”" +ሕዝቡም በምድር ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤,ወአዘዞሙ ለሕዝብ ይርፍቁ ዲበ ምድር።,He told the crowd to sit on the ground. +ሰባቱንም እንጀራ ዓሣውንም ይዞ አመሰገነ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም ለሕዝቡ።,ወነሥአ ሰቡዐ ኅብስተ ወዓሣኒ ወይእተ ጊዜ አእኰተ ወፈተተ ወወሀቦሙ ለአርዳኢሁ ወአርዳኢሁኒ አቅረቡ ለሕዝብ።,"He took the seven loaves of bread and the fish. After he gave thanks, he broke them into pieces and gave them to the disciples, and the disciples gave them to the crowds." +ሁሉም በሉና ጠገቡ፤ የተረፈውንም ቁርስራሽ ሰባት ቅርጫት ሙሉ አነሡ።,ወበልዑ ኵሎሙ ወጸግቡ ወአግኀሡ ዘተርፈ ፍተታተ ሰብዐተ አስፈሬዳተ ምሉአ።,Everyone ate until they were full. The disciples collected seven baskets full of leftovers. +የበሉትም ከሴቶችና ከልጆች በቀር አራት ሺህ ወንዶች ነበሩ።,ወእለሰ በልዑ ዕደው የአክሉ አርብዓ ምእት ብእሲ ዘእንበለ አንስት ወደቅ።,"Four thousand men ate, plus women and children." +ሕዝቡንም ካሰናበተ በኋላ ወደ ታንኳይቱ ገብቶ ወደ መጌዶል አገር መጣ።,ወፈቲሖ አሕዛበ ዐርገ ውስተ ሐመር ወሖረ ውስተ ደወለ መጌዶል።,"After dismissing the crowds, Jesus got into the boat and came to the region of Magadan." +ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያንም ቀርበው ሲፈትኑት ከሰማይ ምልክት እንዲያሳያቸው ለመኑት።,ወመጽኡ ፈሪሳውያን ወሰዱቃውያን እንዘ ያሜክርዎ ወሰአልዎ ትእምርተ እምሰማይ ያርእዮሙ።,The Pharisees and Sadducees came to Jesus. In order to test him they asked him to show them a sign from heaven. +እርሱ ግን መልሶ እንዲህ አላቸው “በመሸ ጊዜ ‘ሰማዩ ቀልቶአልና ብራ ይሆናል’ ትላላችሁ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ እምከመ መስየ ወኮነ ሕዋየ ትብሉ ጽሕወ ብሔር እስመ ያቅየሐይሕ ሰማይ።,"But he replied, “At evening you say, ‘It will be nice weather because the sky is bright red.’" +ማለዳም ‘ሰማዩ ደምኖ ቀልቶአልና ዛሬ ይዘንባል’ ትላላችሁ። የሰማዩን ፊትማ መለየት ታውቃላችሁ፤ የዘመኑንስ ምልክት መለየት አትችሉምን?,ወእምከመ ጸብሐ ትብሉ ዮምሰኬ ይዘንም እስመ ያቅሐይሕ ሰማይ ድሙነ ኦ! መደልዋን ለገጸ ሰማይኑ ተአምሩ ፈክሮቶ ወተአምረ መዋዕልሰ እፎ ኢተአምሩ።,"And in the morning you say, ‘There will be bad weather today because the sky is cloudy.’ You know how to make sense of the sky’s appearance. But you are unable to recognize the signs that point to what the time is." +ክፉና አመንዝራ ትውልድ ምልክት ይሻል፤ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር ምልክት አይሰጠውም።” ትቶአቸውም ሄደ።የፈሪሳውያንና የሰዱቃውያን እርሾ,ወይቤሎሙ ትውልድ ዕሉት ወዘማ ትእምርተ ተኀሥሥ ወትእምርትሰ ኢይትወሀባ ዘእንበለ ትእምርተ ዮናስ ነቢይ ወእምዝ ኀደጎሙ ወሖረ።በእንተ ተዐቅቦ እምትምህርቶሙ ለፈሪሳውያን,An evil and unfaithful generation searches for a sign. But it won’t receive any sign except Jonah’s sign.” Then he left them and went away.Yeast of the Pharisees and Sadducees +ደቀ መዛሙርቱም ወደ ማዶ በመጡ ጊዜ እንጀራ መያዝን ረሱ።,ወበጺሖሙ አርዳኢሁ ማዕዶተ ረስዑ ነሢአ ኅብስት።,"When the disciples arrived on the other side of the lake, they had forgotten to bring bread." +ኢየሱስም “ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን እርሾ ተጠንቀቁና ተጠበቁ፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ዑቁ ወተዐቀቡ እምብኁኦሙ ለፈሪሳውያን ወሰዱቃውያን።,"Jesus said to them, “Watch out and be on your guard for the yeast of the Pharisees and Sadducees.”" +እነርሱም “እንጀራ ባንይዝ ነው፤” ብለው እርስ በርሳቸው ተነጋገሩ።,ወኀለዩ በበይናቲሆሙ እንዘ ይብሉ እስመሁ እንጋ ኅብስተ ኢነሣእነ ይብለነ።,"They discussed this among themselves and said, “We didn’t bring any bread.”" +ኢየሱስም አውቆ እንዲህ አላቸው “እናንተ እምነት የጐ���ላችሁ፥ እንጀራ ስለ ሌላችሁ ስለ ምን እርስ በርሳችሁ ትነጋገራላችሁ? ገና አታስተውሉምን?,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ምንተ ትኄልዩ በበይናቲክሙ ኦ ሕጹጻነ ሃይማኖት እስመሁ ኅብስት አልብክሙ።,"Jesus knew what they were discussing and said, “You people of weak faith! Why are you discussing among yourselves the fact that you don’t have any bread?" +ለአምስቱ ሺህ አምስቱ እንጀራ፥ ስንት መሶብም እንዳነሣችሁ ትዝ አይላችሁምን?,ዓዲሁ ኢትሌብዉኑ ወኢትዜከሩ ዘአመ ኀምስ ኅብስት እለ ለኀምሳ ምእት ብእሲ ሚመጠነ መዛርዐ አግኀሥክሙ ወይቤልዎ ዐሠርተ ወክልኤተ።,Don’t you understand yet? Don’t you remember the five loaves that fed the five thousand and how many baskets of leftovers you gathered? +ወይስ ለአራቱ ሺህ ሰባቱ እንጀራ፥ ስንት ቅርጫትም እንዳነሣችሁ ትዝ አይላችሁምን?,ወአመ ሰብዑ ኅብስት እለ ለአርብዓ ምእት ብእሲ ሚመጠነ አስፈሬዳተ አግኀሥክሙ ወይቤልዎ ሰብዑ።,And the seven loaves that fed the four thousand and how many large baskets of leftovers you gathered? +ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን እርሾ እንድትጠበቁ ብዬ ስለ እንጀራ እንዳልተናገርኋችሁ እንዴት አታስተውሉም?”,እፎ ዘኢትሌብዉ ከመ አኮ በእንተ ኅብስት ዘእቤለክሙ ዑቁ ወተዐቀቡ እምነ ብኁኦሙ ለፈሪሳውያን ወሰዱቃውያን።,Don’t you know that I wasn’t talking about bread? But be on your guard for the yeast of the Pharisees and Sadducees.” +እነርሱም ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ትምህርት እንጂ ከእንጀራ እርሾ እንዲጠበቁ እንዳላላቸው ያን ጊዜ አስተዋሉ።ኢየሱስ መሲሕ መሆኑን ጴጥሮስ መግለጡ,ወእምዝ ለበዉ አርዳኢሁ ከመ አኮ ዘይቤሎሙ በእንተ ብኅአተ ኅብስት ይትዐቀቡ አላ እምነ ትምህርቶሙ ለፈሪሳውያን ወሰዱቃውያን።ዘከመ ተስእሎሙ እግዚእ ኢየሱስ በቂሳርያ,"Then they understood that he wasn’t telling them to be on their guard for yeast used in making bread. No, he was telling them to watch out for the teaching of the Pharisees and Sadducees.Peter’s declaration about Jesus" +ኢየሱስም ወደ ፊልጶስ ቂሣርያ አገር በደረሰ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን “ሰዎች የሰውን ልጅ ማን እንደ ሆነ ይሉታል?” ብሎ ጠየቀ።,ወበጺሖ እግዚእ ኢየሱስ ብሔረ ቂሳርያ ዘፊልጶስ ተስእሎሙ ለአርዳኢሁ እንዘ ይብል መነ ይብልዎ ሰብእ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"Now when Jesus came to the area of Caesarea Philippi, he asked his disciples, “Who do people say the Human One is?”" +እነርሱም “አንዳንዱ መጥምቁ ዮሐንስ፥ ሌሎችም ኤልያስ፥ ሌሎችም ኤርምያስ ወይም ከነቢያት አንዱ ነው፤” ይላሉ አሉት።,ወይቤልዎ ቦ እለ ይብሉከ ዮሐንስሃ መጥምቀ ወካልኣን ይብሉከ ኤልያስሃ ወመንፈቆሙ ኤርምያስሃ ወእመአኮ አሐዱ እምነቢያት ቀደምት።,"They replied, “Some say John the Baptist, others Elijah, and still others Jeremiah or one of the other prophets.”" +እርሱም “እናንተስ እኔን ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ?” አላቸው።,ወይቤሎሙ አንትሙሰኬ መነ ትብሉኒ።,"He said, “And what about you? Who do you say that I am?”" +ስምዖን ጴጥሮስም መልሶ “አንተ ክርስቶስ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ፤” አለ።,ወአውሥአ ስምዖን ጴጥሮስ ወይቤ አንተ ውእቱ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ሕያው።,"Simon Peter said, “You are the Christ, the Son of the living God.”" +ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ! በሰማያት ያለው አባቴ እንጂ ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህምና ብፁዕ ነህ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ብፁዕ አንተ ስምዖን ወልደ ዮና እስመ ኢከሠተ ለከ ዘሥጋ ወደም አላ አቡየ ዘበሰማያት።,"Then Jesus replied, “Happy are you, Simon son of Jonah, because no human has shown this to you. Rather my Father who is in heaven has shown you." +እኔም እልሃለሁ፤ አንተ ጴጥሮስ ነህ፤ በዚችም ዐለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፤ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም።,ወአንሰ እብለከ ከመ አንተ ኰኵሕ ወዲበ ዛቲ ኰኵሕ አሐንጻ ለቤተ ክርስቲያንየ ወአናቅጸ ሲኦል ኢይኄይልዋ።,I tell you that you are Peter. And I’ll build my church on this rock. The gates of the underworld won’t be able to stand against it. +የመንግሥተ ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፤ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል።”,ወእሁበከ መራኁተ መንግሥተ ሰማያት ወዘአሰርከ በምድር ይከውን እሱረ በሰማያት ወዘፈታሕከ በምድር ይከውን ፍቱሐ በሰማያት።,I’ll give you the keys of the kingdom of heaven. Anything you fasten on earth will be fastened in heaven. Anything you loosen on earth will be loosened in heaven.” +ያን ጊዜም እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ለማንም እንዳይነግሩ ደቀ መዛሙርቱን አዘዛቸው።ኢየሱስ ስለሚደርስበት መከራና ሞት እንደተናገረ,ወእምዝ ገሠጾሙ ለአርዳኢሁ ከመ ኢይንግሩ ወኢለመኑሂ ከመ ውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ።በእንተ ሕማሙ ወሞቱ,Then he ordered the disciples not to tell anybody that he was the Christ.First prediction of Jesus’ death and resurrection +ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ በሦስተኛውም ቀን ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።,ወእምአሜሃ እግዚእ ኢየሱስ አኀዘ ይንግሮሙ ለአርዳኢሁ ከመ ሀለዎ ይሑር ኢየሩሳሌም ወብዙኀ ያሐምምዎ ረበናት ወሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወይትቀተል ወበሣልስት ዕለት ይትነሣእ።,"From that time Jesus began to show his disciples that he had to go to Jerusalem and suffer many things from the elders, chief priests, and legal experts, and that he had to be killed and raised on the third day." +ጴጥሮስም ወደ እርሱ ወስዶ “አይሁንብህ ጌታ ሆይ! ይህ ከቶ አይደርስብህም፤” ብሎ ሊገሥጸው ጀመረ።,ወተሰጥዎ ጴጥሮስ ወአኀዘ ይክልኦ እንዘ ይብል ሐሰ ለከ እግዚኦ ይኩን ላዕሌከ ዝንቱ።,"Then Peter took hold of Jesus and, scolding him, began to correct him: “God forbid, Lord! This won’t happen to you.”" +እርሱ ግን ዘወር ብሎ ጴጥሮስን “ወደ ኋላዬ ሂድ፤ አንተ ሰይጣን! የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን አታስብምና፥ ዕንቅፋት ሆነህብኛል፤” አለው።,ወተመዪጦ ይቤሎ ለጴጥሮስ ሑር እምድኅሬየ ሰይጣን እስመ ኮንከ ማዕቅፍየ ሊተ እስመ ኢትኄሊ ዘእግዚአብሔር ዘእንበለ ዘሰብእ።,"But he turned to Peter and said, “Get behind me, Satan. You are a stone that could make me stumble, for you are not thinking God’s thoughts but human thoughts.”Saving and losing life" +በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ “እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ፤ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።,ወእምዝ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ ዘይፈቅድ ይትልወኒ ይጽልኣ ለነፍሱ ወያጥብዕ ወይንሣእ መስቀለ ሞቱ ወይትልወኒ።,"Then Jesus said to his disciples, “All who want to come after me must sayno to themselves, take up their cross, and follow me." +ነፍሱን ሊያድን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታል፤ ስለ እኔ ግን ነፍሱን የሚያጠፋ ሁሉ ያገኛታል።,ወዘይፈቅድ ያድኅና ለነፍሱ ለይግድፋ ወዘሰ ገደፋ ለነፍሱ በእንቲኣየ ይረክባ።,All who want to save their lives will lose them. But all who lose their lives because of me will find them. +ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል? ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?,ወምንት ይበቍዖ ለሰብእ ለእመ ኵሎ ዓለመ ረብኀ ወነፍሶ ኀጕለ ወምንተ እምወሀበ ሰብእ ቤዛሃ ለነፍሱ።,Why would people gain the whole world but lose their lives? What will people give in exchange for their lives? +የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና፤ ያን ጊዜም ለሁሉ እንደ ሥራው ያስረክበዋል።,እስመ ሀለዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ይምጻእ በስብሐተ አቡሁ ምስለ መላእክቲሁ ወአሜሃ የዐስዮ ለኵሉ በከመ ምግባሩ።,For the Human One is about to come with the majesty of his Father with his angels. And then he will repay each one for what that person has done. +እውነት እላችኋለሁ፥ ��ሰው ልጅ በመንግሥቱ ሲመጣ እስኪያዩ ድረስ እዚህ ከሚቆሙት ሞትን የማይቀምሱ አንዳንድ አሉ።”,አማን እብለክሙ ቦ እምእለ ሀለዉ ይቀውሙ ዝየ እለ ኢይጥዕምዎ ለሞት እስከ አመ ይሬእይዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው እንዘ ይመጽእ በስብሐተ አቡሁ።,I assure you that some standing here won’t die before they see the Human One coming in his kingdom.” +ከስድስት ቀንም በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው።,ወእምድኅረ ስሱ መዋዕል ነሥኦሙ እግዚእ ኢየሱስ ለጴጥሮስ ወለያዕቆብ ወለዮሐንስ እኁሁ ወአዕረጎሙ ደብረ ነዋኀ እንተ ባሕቲቶሙ።,"Six days later Jesus took Peter, James, and John his brother, and brought them to the top of a very high mountain." +በፊታቸውም ተለወጠ፤ ፊቱም እንደ ፀሐይ በራ፤ ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ።,ወተወለጠ ራእዩ በቅድሜሆሙ ወአብርሀ ገጹ ከመ ፀሐይ ወአልባሲሁኒ ኮነ ጸዐዳ ከመ በረድ።,"He was transformed in front of them. His face shone like the sun, and his clothes became as white as light." +እነሆም፥ ሙሴና ኤልያስ ከእርሱ ጋር ሲነጋገሩ ታዩአቸው።,ወናሁ አስተርአይዎሙ ሙሴ ወኤልያስ እንዘ ይትናገሩ ምስሌሁ።,"Moses and Elijah appeared to them, talking with Jesus." +ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን፦ “ጌታ ሆይ! በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ፤” አለ።,ወአውሥአ ጴጥሮስ ወይቤሎ ለእግዚእ ኢየሱስ እግዚኦ ሠናይ ውእቱ ለነ ሀልዎ ዝየ ወእመሰ ትፈቅድ ንግበር በዝየ ሠለስተ ማኅደረ አሐደ ለከ ወአሐደ ለሙሴ ወአሐደ ለኤልያስ።,"Peter reacted to all of this by saying to Jesus, “Lord, it’s good that we’re here. If you want, I’ll make three shrines: one for you, one for Moses, and one for Elijah.”" +እርሱም ገና ሲናገር፥ እነሆ፥ ብሩህ ደመና ጋረዳቸው፤ እነሆም፥ ከደመናው “በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት፤” የሚል ድምፅ መጣ።,ወእንዘ ዘንተ ይትናገሩ ናሁ ደመና ብሩህ ጸለሎሙ ወናሁ መጽአ ቃል እምውስተ ደመና ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ዘቦቱ ሠመርኩ ወሎቱ ስምዕዎ።,"While he was still speaking, look, a bright cloud overshadowed them. A voice from the cloud said, “This is my Son whom I dearly love. I am very pleased with him. Listen to him!”" +ደቀ መዛሙርቱም ሰምተው በፊታቸው ወደቁ፤ እጅግም ፈርተው ነበር።,ወሰሚዖሙ አርዳኢሁ ደንገፁ ወፈርሁ ጥቀ ወወድቁ በገጾሙ ዲበ ምድር።,"Hearing this, the disciples fell on their faces, filled with awe." +ኢየሱስም ቀርቦ ዳሰሳቸውና “ተነሡ፤ አትፍሩም፤” አላቸው።,ወቀርበ እግዚእ ኢየሱስ ወለከፎሙ ወይቤሎሙ ተንሥኡ ወኢትፍርሁ።,"But Jesus came and touched them. “Get up,” he said. “Don’t be afraid.”" +ዐይናቸውንም አቅንተው ሲያዩ ከኢየሱስ ብቻ በቀር ማንንም አላዩም።,ወአንሥኡ አዕይንቲሆሙ ወአልቦ ዘርእዩ ወኢመነሂ ዘእንበለ እግዚእ ኢየሱስ ባሕቲቱ።,"When they looked up, they saw no one except Jesus." +ከተራራውም በወረዱ ጊዜ ኢየሱስ “የሰው ልጅ ከሙታን እስኪነሣ ድረስ ያያችሁትን ለማንም አትንገሩ፤” ብሎ አዘዛቸው።,ወእንዘ ይወርዱ እምደብር አዘዞሙ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይብል ኢትንግሩ ወኢለመኑሂ ዘርኢክሙ እስከ አመ ወልደ ዕጓለ እመሕያው እሙታን ይትነሣእ።,"As they were coming down the mountain, Jesus commanded them, “Don’t tell anybody about the vision until the Human One is raised from the dead.”" +ደቀ መዛሙርቱም “እንግዲህ ጻፎች ‘ኤልያስ አስቀድሞ ሊመጣ ይገባዋል፤’ ስለ ምን ይላሉ?” ብለው ጠየቁት።,ወተስእልዎ አርዳኢሁ እንዘ ይብሉ እፎ ይብሉ ጸሐፍት ኤልያስ ሀለዎ ይምጻእ ቅድመ።,"The disciples asked, “Then why do the legal experts say that Elijah must first come?”" +ኢየሱስም መልሶ “ኤልያስማ አስቀድሞ ይመጣል፤ ሁሉንም ያቀናል፤,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ እወ ኤልያስ ይ��ድም መጺአ ወያስተራትዕ ኵሎ።,"Jesus responded, “Elijah does come first and will restore all things." +ነገር ግን እላችኋለሁ፥ ኤልያስ ከዚህ በፊት መጣ፤ የወደዱትንም ሁሉ አደረጉበት እንጂ አላወቁትም፤ እንዲሁም ደግሞ የሰው ልጅ ከእነርሱ መከራ ይቀበል ዘንድ አለው፤” አላቸው።,ወባሕቱ እብለክሙ ከመ ኤልያስ ወድአ መጽአ ወኢያእመርዎ ወባሕቱ ገብሩ ላዕሌሁ ኵሎ ዘከመ ፈቀዱ ወከማሁ ለወልደ ዕጓለ እመሕያውኒ ሀለዎ ይሕምም እምኔሆሙ።,"In fact, I tell you that Elijah has already come, and they didn’t know him. But they did to him whatever they wanted. In the same way the Human One is also going to suffer at their hands.”" +በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ስለ መጥምቁ ስለ ዮሐንስ እንደ ነገራቸው አስተዋሉ።ኢየሱስ ጋኔን ያደረበትን ልጅ እንደፈወሰ,ወእምዝ አእመሩ አርዳኢሁ ከመ በእንተ ዮሐንስ መጥምቅ ይቤሎሙ።በእንተ ዘነገርጋር,Then the disciples realized he was telling them about John the Baptist.Healing of a boy who was demon-possessed +ወደ ሕዝቡም ሲደርሱ አንድ ሰው ወደ እርሱ ቀረበና ተንበርክኮ,ወበጺሖ ኀበ ሕዝብ ቀርበ ኀቤሁ ብእሲ ወሰገደ ሎቱ እንዘ ይትመሐለል ወይብል፤,"When they came to the crowd, a man met Jesus. He knelt before him," +“ጌታ ሆይ! ልጄን ማርልኝ፥ በጨረቃ እየተነሣበትክፉኛ ይሣቀያልና፤ ብዙ ጊዜ በእሳት ብዙ ጊዜም በውሃ ይወድቃልና።,እግዚኦ ተሣሀል ሊተ ወልድየ እስመ እኩይ ጋኔን አኀዞ ወያንገረግሮ ወበአርእስተ አውራኀ ይሣቅዮ ወመብዝኅቶሰ ያወድቆ ውስተ እሳት ወቦ አመ ያወድቆ ውስተ ማይ።,"saying, “Lord, show mercy to my son. He is epileptic and suffers terribly, for he often falls into the fire or the water." +ወደ ደቀ መዛሙርትህም አመጣሁት ሊፈውሱትም አቃታቸው፤” አለው።,ወአምጻእክዎ ኀበ አርዳኢከ ወስእኑ ፈውሶቶ።,"I brought him to your disciples, but they couldn’t heal him.”" +ኢየሱስም መልሶ “የማታምን ጠማማ ትውልድ ሆይ! እስከ መቼ ከእናንተ ጋር እኖራለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ወደዚህ ወደ እኔ አምጡት፤” አለ።,ወእምዝ አውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤ ኦ ትውልድ ኢአማኒት ወዕሉት እስከ ማእዜኑ እሄሉ ምስሌክሙ ወእስከ ማእዜኑ እትዔገሠክሙ አምጽእዎ ሊተ ዝየ።,"Jesus answered, “You faithless and crooked generation, how long will I be with you? How long will I put up with you? Bring the boy here to me.”" +ኢየሱስም ገሠጸው፤ ጋኔኑም ከእርሱ ወጣ፤ ብላቴናውም ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ተፈወሰ።,ወገሠጾ እግዚእ ኢየሱስ ወወፅአ ጋኔኑ እምላዕሌሁ ወሐይወ ወልዱ በይእቲ ሰዓት።,"Then Jesus spoke harshly to the demon. And it came out of the child, who was healed from that time on." +ከዚህ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ብቻቸውን ወደ ኢየሱስ ቀረቡና “እኛ ልናወጣው ያልቻልን ስለ ምን ነው?” አሉት።,ወእምዝ ቀሪቦሙ አርዳኢሁ እንተ ባሕቲቶሙ ይቤልዎ ለእግዚእ ኢየሱስ በእንተ ምንት ንሕነ ስእነ አውፅኦቶ።,"Then the disciples came to Jesus in private and said, “Why couldn’t we throw the demon out?”" +ኢየሱስም “ስለ እምነታችሁ ማነስ ነው፤ እውነት እላችኋለሁ፥ የሰናፍጭ ቅንጣት የሚያህል እምነት ቢኖራችሁ፥ ይህን ተራራ ‘ከዚህ ወደዚያ እለፍ፤’ ብትሉት ያልፋል፤ የሚሳናችሁም ነገር የለም።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ በእንተ ሕጸጸ ሃይማኖትክሙ አማን እብለክሙ እመ ብክሙ ሃይማኖት መጠነ ኅጠተ ሰናፔ ወትብልዎ ለዝ ደብር ፍልስ እምዝየ ኀበ ከሃ ወይፈልስ ወአልቦ ዘይሰአነክሙ።,"“Because you have little faith,” he said. “I assure you that if you have faith the size of a mustard seed, you could say to this mountain, ‘Go from here to there,’ and it will go. There will be nothing that you can’t do.”Second prediction of Jesus’ death and resurrection" +ይህ ዐይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም፤” አላቸው።ኢየሱስ ስለ ሞቱና ስለ ትንሣኤው ዳግመኛ እንደተናገረ,ወዝንቱ ዘመድ ኢይወፅእ ዘእንበለ በጾም ወበጸሎት።, +በገሊላም ሲመላለሱ ኢየሱስ “የሰው ልጅ በሰዎች እጅ አልፎ ይሰጥ ዘንድ አለው፤ ይገድሉትማል፤,ወእንዘ ያንሶስዉ ውስተ ገሊላ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ሀለዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ያግብእዎ ውስተ እደ ሰብእ።,"When the disciples came together in Galilee, Jesus said to them, “The Human One is about to be delivered over into human hands." +በሦስተኛውም ቀን ይነሣል፤” አላቸው። እጅግም አዘኑ።የቤተ መቅደስ ግብር ስለመክፈል,ወይቀትልዎ ወአመ ሣልስት ዕለት ይትነሣእ ወተከዙ ጥቀ አርዳኢሁ ሰሚዖሙ ዘንተ።በእንተ ውሂበ ጸባሕት,They will kill him. But he will be raised on the third day.” And they were heartbroken.Paying the temple tax +ወደ ቅፍርናሆምም በመጡ ጊዜ ግብር የሚቀበሉ ሰዎች ወደ ጴጥሮስ ቀረቡና “መምህራችሁ ሁለቱን ዲናር አይገብርምን?” አሉት።,ወበጺሖ ቅፍርናሆም መጽኡ እለ ጸባሕተ ዲናር ይነሥኡ ኀበ ጴጥሮስ ወይቤልዎ ሊቅክሙሰ ኢይሁብኑ ጸባሐተ።,"When they came to Capernaum, the people who collected the half-shekel temple tax came to Peter and said, “Doesn’t your teacher pay the temple tax?”" +“አዎን ይገብራል” አለ። ወደ ቤትም በገባ ጊዜ ኢየሱስ አስቀድሞ “ስምዖን ሆይ! ምን ይመስልሃል? የምድር ነገሥታት ቀረጥና ግብር ከማን ይቀበላሉ? ከልጆቻቸው? ወይስ ከእንግዶች?” አለው።,ወይቤ እወ ወበዊኦ ውስተ ቤት አቅደመ እግዚእ ኢየሱስ ብሂሎቶ ምንተ ትብል ስምዖን ነገሥተ ምድር እምኀበ መኑ ይነሥኡ ጸባሐተ ወጋዳ እምኀበ ውሉዶሙኑ ወሚመ እምኀበ ነኪር።,"“Yes,” he said.But when they came into the house, Jesus spoke to Peter first.“What do you think, Simon? From whom do earthly kings collect taxes, from their children or from strangers?”" +ጴጥሮስም “ከእንግዶች” ባለው ጊዜ ኢየሱስ “እንኪያስ ልጆቻቸው ነጻ ናቸው።,ወይቤ እምኀበ ነኪር ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ እንጋ ውሉዶሙሰኬ አግዓዝያንኑ እሙንቱ።,"“From strangers,” he said.Jesus said to him, “Then the children don’t have to pay." +ነገር ግን እንዳናሰናክላቸው፥ ወደ ባሕር ሂድና መቃጥን ጣል፤ መጀመሪያም የሚወጣውን ዓሣ ውሰድና አፉን ስትከፍት እስታቴር ታገኛለህ፤ ያን ወስደህ ስለ እኔና ስለ አንተ ስጣቸው፤” አለው።,ወባሕቱ ከመ ኢያንጐርጕሩ ሑር ውስተ ባሕር ወደይ መቃጥነ ወዘቀዳሚ አሥገርከ ዓሣ ንሣእ ወክሥት አፉሁ ወትረክብ ዲናረ ስጢጥራስ ዘውእቱ አርባዕቱ ድርህም ኪያሁ ንሣእ ወሀቦሙ ህየንቴየ ወህየንቴከ።,"But just so we don’t offend them, go to the lake, throw out a fishing line and hook, and take the first fish you catch. When you open its mouth, you will find a shekel coin. Take it and pay the tax for both of us.”" +በዚያች ሰዓት ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ ቀርበው “በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ የሚበልጥ ማን ይሆን?” አሉት።,ወበይእቲ ሰዓት ቀርቡ ኀቤሁ አርዳኢሁ ለእግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይብሉ መኑ እንጋ የዐቢ በመንግሥተ ሰማያት።,"At that time the disciples came to Jesus and asked, “Who is the greatest in the kingdom of heaven?”" +ሕፃንም ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ፤,ወጸውዐ ሕፃነ ወአቀሞ ማእከሎሙ።,"Then he called a little child over to sit among the disciples," +እንዲህም አለ “እውነት እላችኋለሁ፥ ካልተመለሳችሁ እንደ ሕፃናትም ካልሆናችሁ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።,ወይቤ አማን እብለክሙ እመ ኢተመየጥክሙ ወኢኮንክሙ ከመ ዝንቱ ሕፃን ኢትበውኡ ውስተ መንግሥተ ሰማያት።,"and said, “I assure you that if you don’t turn your lives around and become like this little child, you will definitely not enter the kingdom of heaven." +እንግዲህ እንደዚህ ሕፃን ራሱን የሚያዋርድ ሁሉ፥ በመንግሥተ ሰማያት የሚበልጥ እርሱ ነው።,ወዘአትሐተ ርእሶ ከመ ዝንቱ ሕፃን ዝ ውእቱ ዘየዐቢ በመንግሥተ ሰማያት።,Those who humble themselves like this little child will be the greatest in the kingdom of heaven. +“እንደዚህም ያለውን አንድ ሕፃን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤,ወዘሂ ተወክፈ አሐደ ሕፃነ ዘከመዝ በስምየ ኪያየ ተወክፈ።,Whoever welcomes one such child in my name welcomes me.Falling into sin +በእኔም ከሚያምኑ ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ፥ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር መስጠም ይሻለው ነበር።ስለሚመጣው መሰናክል,ወለዘሂ አስሐቶ ለአሐዱ እምእሉ ንኡሳን እለ የአምኑ ብየ ይኄይሶ ከመ ይእስሩ በክሣዱ ማኅረጸ አድግ ወያስጥምዎ ውስተ ልጐተ ባሕር።,"“As for whoever causes these little ones who believe in me to trip and fall into sin, it would be better for them to have a huge stone hung around their necks and be drowned in the bottom of the lake." +“ወዮ ለዓለም ስለ ማሰናከያ፤ ማሰናከያ ሳይመጣ አይቀርምና፤ ነገር ግን በእርሱ ጠንቅ ማሰናከያ ለሚመጣበት ለዚያ ሰው ወዮለት!,አሌ ሎቱ ለዓለም እመንሱት ዘይመጽእ እስመ ግብር ይመጽእ መንሱት ወባሕቱ አሌ ሎ ለውእቱ ብእሲ ዘያመጽኣ ለመንሱት።,"How terrible it is for the world because of the things that cause people to trip and fall into sin! Such things have to happen, but how terrible it is for the person who causes those things to happen!" +እጅህ ወይም እግርህ ብታሰናክልህ፥ ቈርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሁለት እጅ ወይም ሁለት እግር ኖሮህ ወደ ዘላለም እሳት ከምትጣል ይልቅ አንካሳ ወይም ጕንድሽ ሆነህ ወደ ሕይወት መግባት ይሻልሀል።,ወእመኒ እዴከ አው እግርከ ታስሕተከ ምትራ ወግድፋ እምላዕሌከ እስመ ይኄይሰከ ትባእ ውስተ ሕይወት ሐንካሰከ ወፅዉሰከ እምእንዘ ብከ ክልኤ እድ ወክልኤ እግር ትትወደይ ውስተ እሳት ዘለዓለም።,"If your hand or your foot causes you to fall into sin, chop it off and throw it away. It’s better to enter into life crippled or lame than to be thrown into the eternal fire with two hands or two feet." +ዐይንህ ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሁለት ዐይን ኖሮህ ወደ ገሃነመ እሳት ከምትጣል ይልቅ አንዲት ዐይን ኖራህ ወደ ሕይወት መግባት ይሻልሃል።,ወእመኒ ዐይንከ ታስሕተከ ምልሓ ወግድፋ እምላዕሌከ እስመ ይኄይሰከ ነቋረከ ትባእ ውስተ ሕይወት እምእንዘ ክልኤ ዐይን ብከ ትትወደይ ውስተ እሳተ ገሃነም።,"If your eye causes you to fall into sin, tear it out and throw it away. It’s better to enter into life with one eye than to be cast into a burning hell with two eyes.Parable of the lost sheep" +“ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ መላእክቶቻቸው በሰማያት ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን ፊት ያያሉ እላችኋለሁና።,ዑቁ ኢታስተሐቅርዎ ለአሐዱ እምእሉ ንኡሳን እብለክሙ ከመ መላእክቲሆሙ በሰማያት ወትረ ይሬእዩ ገጾ ለአቡየ ዘበሰማያት።,“Be careful that you don’t look down on one of these little ones. I say to you that their angels in heaven are always looking into the face of my Father who is in heaven. +የሰው ልጅ የጠፋውን ለማዳን መጥቶአልና።የጠፋው በግ ምሳሌ,እስመ መጽአ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ከመ ይኅሥሥ ወያድኅን ዘተኀጕለ።በእንተ በግዕ ዘተኀጕለ, +“ምን ይመስላችኋል? ለአንድ ሰው መቶ በጎች ቢኖሩት ከእነርሱም አንዱ ቢባዝን፥ ዘጠና ዘጠኙን በተራራ ትቶ ሄዶም የባዘነውን አይፈልግምን?,ምንተ ትብሉ እመቦ ብእሲ ዘቦቱ ምእት አባግዕ ወእመ ተገድፈ አሐዱ እምውስቴቶሙ አኮሁ የኀድግ ተስዓ ወተስዐተ ውስተ ገዳም ወየሐውር ይኅሥሥ ዘተገድፎ።,"What do you think? If someone had one hundred sheep and one of them wandered off, wouldn’t he leave the ninety-nine on the hillsides and go in search for the one that wandered off?" +ቢያገኘውም፥ እውነት እላችኋለሁ፥ ካልባዘኑቱ ከዘጠና ዘጠኙ ይልቅ በእርሱ ደስ ይለዋል።,ወእምከመ ረከቦ አማን እብለክሙ ከመ ይትፌሣሕ በእንቲኣሁ ፈድፋደ እምተስዓ ወተስዐቱ እለ ኢተገድፉ።,"If he finds it, I assure you that he is happier about having that one sheep than about the ninety-nine who didn’t wander off." +እንደዚሁ ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱ እንዲጠፋ በሰማያት ያለው አባታችሁ ፈቃድ አይደለም።ወንድምን ስለመገሠጽ,ከማሁኬ ኢይፈቅድ አቡየኒ ዘበሰማያት ከመ ይትኀጐል አሐዱ እምእሉ ንኡሳን።በእንተ ገሥጾተ እኍ,"In the same way, my Father who is in heaven doesn’t want to lose one of these little ones.Sinning brother or sister" +“ወንድምህም ቢበድልህ፥ ሄደህ አንተና እርሱ ብቻችሁን ሆናችሁ ውቀሰው። ቢሰማህ፥ ወንድምህን ገንዘብ አደረግኸው፤,ወእመኒ አበሰ ለከ እኁከ ሑር ወገሥጾ በባሕቲትከ በባሕቲቱ አንተ ወውእቱ ወእመ ሰምዐከ ረባኅኮ ለእኁከ።,"“If your brother or sister sins against you, go and correct them when you are alone together. If they listen to you, then you’ve won over your brother or sister." +ባይሰማህ ግን፥ በሁለት ወይም በሦስት ምስክር አፍ ነገር ሁሉ እንዲጸና፥ ዳግመኛ አንድ ወይም ሁለት ከአንተ ጋር ውሰድ፤,ወእመሰ ኢሰምዐከ ንሣእ ምስሌከ በዳግም አሐደ አው ክልኤተ እስመ በአፈ ክልኤቱ ወሠለስቱ ሰማዕት ይቀውም ኵሉ ነገር።,"But if they won’t listen, take with you one or two others so that every word may be established by the mouth of two or three witnesses." +እነርሱንም ባይሰማ፥ ለቤተ ክርስቲያን ንገራት፤ ደግሞም ቤተ ክርስቲያንን ባይሰማት፥ እንደ አረመኔና እንደ ቀራጭ ይሁንልህ።,ወእመሰ ኢሰምዖሙ ሎሙሂ ንግራ ለቤተ ክርስቲያን ወእመሰ ለቤተ ክርስቲያንሂ ኢሰምዓ ይኩን ከመ አረማዊ ወመጸብሓዊ።,"But if they still won’t pay attention, report it to the church. If they won’t pay attention even to the church, treat them as you would a Gentile and tax collector." +እውነት እላችኋለሁ፥ በምድር የምታስሩት ሁሉ በሰማይ የታሰረ ይሆናል፤ በምድርም የምትፈቱት ሁሉ በሰማይ የተፈታ ይሆናል።,አማን እብለክሙ ዘአሰርክሙ በምድር ይከውን እሱረ በሰማያት ወዘፈታሕክሙ በምድር ይከውን ፍቱሐ በሰማያት።,I assure you that whatever you fasten on earth will be fastened in heaven. And whatever you loosen on earth will be loosened in heaven. +ደግሞ እላችኋለሁ፥ ከእናንተ ሁለቱ በምድር በማናቸውም በሚለምኑት ነገር ሁሉ ቢስማሙ፥ በሰማያት ካለው ከአባቴ ዘንድ ይደረግላቸዋል።,ወዓዲ እብለክሙ ለእመ ኀብሩ ክልኤቱ አው ሠለስቱ እምኔክሙ በውስተ ምድር በእንተ ኵሉ ግብር ዘሰአሉ ይትገበር ሎሙ በኀበ አቡየ ዘበሰማያት።,"Again I assure you that if two of you agree on earth about anything you ask, then my Father who is in heaven will do it for you." +ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና።”ይቅርታ ስለማድረግ,እስመ ኀበ ሀለዉ ክልኤቱ ወሠለስቱ ጉቡኣን በስምየ ህየ እሄሉ አነ ማእከሎሙ።,"For where two or three are gathered in my name, I’m there with them.”Parable of the unforgiving servant" +በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ ወደ እርሱ ቀርቦ “ጌታ ሆይ! ወንድሜ ቢበድለኝ ስንት ጊዜ ልተውለት? እስከ ሰባት ጊዜን?” አለው።,ወእምዝ ቀርበ ኀቤሁ ጴጥሮስ ወይቤሎ እግዚኦ ስፍነ እመ አበሰ ሊተ እኁየ እኅድግ ሎቱ እስከ ስብዕኑ።,"Then Peter said to Jesus, “Lord, how many times should I forgive my brother or sister who sins against me? Should I forgive as many as seven times?”" +ኢየሱስ እንዲህ አለው “እስከ ሰባ ጊዜ ሰባት እንጂ እስከ ሰባት ጊዜ አልልህም።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ኢይብለከ እስከ ስብዕ አላ እስከ ሰብዓ በበስብዕ።በእንተ ምሳሌ ንጉሥ ወአግብርቲሁ,"Jesus said, “Not just seven times, but rather as many as seventy-seven times." +“ስለዚህ መንግሥተ ሰማያት ባሮቹን ሊቈጣጠር የወደደን ንጉሥ ትመስላለች።,በእንተዝ ትመስል መንግሥተ ሰማያት ብእሴ ንጉሠ ዘፈቀደ ይትሐሰቦሙ ለአግብርቲሁ።,"Therefore, the kingdom of heaven is like a king who wanted to settle accounts with his servants." +መቈጣጠርም በጀመረ ጊዜ፥ እልፍ መክሊት ዕዳ ያለበትን አንድ ሰው ወደ እርሱ አመጡ።,ወሶበ አኀዘ ይትሐሰቦሙ አምጽኡ ሎቱ አሐደ ዘይፈድዮ እልፈ መካልየ።,"When he began to settle accounts, they brought to him a servant who owed him ten thousand bags of gold." +የሚከፍለውም ቢያጣ፥ እርሱና ሚስቱ ልጆቹም ያለውም ሁሉ እንዲሸጥና ዕዳው እንዲከፈል ጌታው አዘዘ።,ወኀጢኦ ዘይፈድዮ አዘዘ እግዚኡ ይሢጥዎ ምስለ ብእሲቱ ወምስለ ውሉዱ ወኵሎ ዘቦ እስከ ይፈዲ።,"Because the servant didn’t have enough to pay it back, the master ordered that he should be sold, along with his wife and children and everything he had, and that the proceeds should be used as payment." +ስለዚህ ባሪያው ወድቆ ሰገደለትና ‘ጌታ ሆይ! ታገሠኝ፤ ሁሉንም እከፍልሃለሁ፤’ አለው።,ወወድቀ እንከ ውእቱ ገብር ታሕተ እገሪሁ ወሰገደ ሎቱ ወአስተብቍዖ እንዘ ይብል እግዚኦ ተዐገሠኒ ወኵሎ እፈድየከ።,"But the servant fell down, kneeled before him, and said, ‘Please, be patient with me, and I’ll pay you back.’" +የዚያም ባሪያ ጌታ አዘነለትና ለቀቀው፤ ዕዳውንም ተወለት።,ወምሕሮ እግዚኡ ለውእቱ ገብር ወፈትሖ ወዕዳሁኒ ኀደገ ሎቱ።,"The master had compassion on that servant, released him, and forgave the loan." +ነገር ግን ያ ባሪያ ወጥቶ ከባልንጀሮቹ ከባሮቹ መቶ ዲናር ዕዳ ያለበትን አንዱን አገኘና ‘ዕዳህን ክፈለኝ’ ብሎ ያዘና አነቀው።,ወወፂኦ ውእቱ ገብር ረከበ አሐደ ገብረ እምነ አብያጺሁ ዘይፈድዮ ምእተ ዲናረ ወአኀዞ ወኀነቆ እንዘ ይብል ሀበኒ ዘትፈድየኒ።,"“When that servant went out, he found one of his fellow servants who owed him one hundred coins. He grabbed him around the throat and said, ‘Pay me back what you owe me.’" +ስለዚህ ባልንጀራው ባሪያ ወድቆ ‘ታገሠኝ፤ ሁሉንም እከፍልሃለሁ፤’ ብሎ ለመነው።,ወወድቀ ውእቱ ገብር ታሕተ እገሪሁ ወአስተብቍዖ እንዘ ይብል ተዐገሠኒ ወኵሎ እፈድየከ።,"“Then his fellow servant fell down and begged him, ‘Be patient with me, and I’ll pay you back.’" +እርሱም አልወደደም፤ ግን ሄዶ ዕዳውን እስኪከፍል ድረስ በወኅኒ አኖረው።,ወአበዮ ወሖረ ወሞቅሖ እስከ ይፈድዮ።,"But he refused. Instead, he threw him into prison until he paid back his debt." +ባልንጀሮቹ የሆኑ ባሮችም ያደረገውን አይተው እጅግ አዘኑ፤ መጥተውም የሆነውን ሁሉ ለጌታቸው ገለጡ።,ወርእዮሙ አብያጺሁ ዘገብረ ተከዙ ጥቀ ወሐዊሮሙ ነገርዎ ለእግዚኦሙ ኵሎ ዘገብረ።,"“When his fellow servants saw what happened, they were deeply offended. They came and told their master all that happened." +ከዚያ ወዲያ ጌታው ጠርቶ ‘አንተ ክፉ ባሪያ፥ ስለ ለመንኸኝ ያን ዕዳ ሁሉ ተውሁልህ፤,ወእምዝ ጸውዖ እግዚኡ ወይቤሎ ኦ ገብር እኩይ ኵሎ ዕዳከ ኀደጉ ለከ እስመ አስተብቋዕከኒ።,"His master called the first servant and said, ‘You wicked servant! I forgave you all that debt because you appealed to me." +እኔ እንደ ማርሁህ ባልንጀራህ የሆነውን ያን ባሪያ ልትምረው ለአንተስ አይገባህምን?’ አለው።,አኮሁ መፍትው አንተሂ ትምሀር ቢጸከ በከመ አነ መሐርኩከ።,"Shouldn’t you also have mercy on your fellow servant, just as I had mercy on you?’" +ጌታውም ተቈጣና ዕዳውን ሁሉ እስኪከፍለው ድረስ ለሚሣቅዩት አሳልፎ ሰጠው።,ወተምዐ እግዚኡ ወመጠዎ ለእለ ይሣቅይዎ እስከ አመ ይሤልጥ ኵሎ ዘይፈድዮ።,"His master was furious and handed him over to the guard responsible for punishing prisoners, until he had paid the whole debt." +ከእናንተ እያንዳንዱ ወንድሙን ከልቡ ይቅር ካላለ፥ እንዲሁ ደግሞ የሰማዩ አባቴ ያደርግባችኋል።”,ከማሁኬ አቡየኒ ሰማያዊ ይገብር ብክሙ እመ ኢኀደግሙ አበሳሆሙ ለቢጽክሙ እምኵሉ ልብክሙ።,“My heavenly Father will also do the same to you if you don’t forgive your brother or sister from your heart.” +ኢየሱስም ይህን ነገር ከፈጸመ በኋላ፥ ከገሊላ ሄዶ ወደ ይሁዳ አውራጃ ወደ ዮርዳኖስ ማዶ መጣ።,ወሶበ ፈጸመ እግዚእ ኢየሱስ ዘንተ ነገረ ተንሥአ እምገሊላ ወበጽሐ ውስተ ብሔረ ይሁዳ ማዕዶተ ዮርዳኖስ።,"When Jesus finished saying these things, he left Galilee and came to the area of Judea on the east side of the Jordan." +ብዙ ሕዝብም ተከተሉት፤ በዚያም ፈወሳቸው።,ወተለውዎ አሕዛብ ብዙኃን ወፈወሶሙ በህየ።በእንተ ዘኢይደሉ ኀዲገ ብእሲት,"Large crowds followed him, and he healed them." +ፈሪሳውያንም ወደ እርሱ ቀረቡና ሲፈትኑት “ሰው በሆነው ምክንያት ሁሉ ሚስቱን ሊፈታ ተፈቅዶለታልን?” አሉት።,ወመጽኡ ኀቤሁ ፈሪሳውያን እንዘ ያሜክርዎ ወይቤልዎ ይ��ውኖሁ ለብእሲ ይድኀር ብእሲቶ በኵሉ ዘአበሰት ሎቱ።,"Some Pharisees came to him. In order to test him, they said, “Does the Law allow a man to divorce his wife for just any reason?”" +እርሱ ግን መልሶ እንዲህ አለ “ፈጣሪ በመጀመሪያ ወንድና ሴት አደረጋቸው፤,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ኢያንበብክሙኑ ዘውስተ ኦሪት ከመ ዘፈጠሮሙ እግዚአብሔር እምትካት ተባዕተ ወአንስተ ገብሮሙ።,"Jesus answered, “Haven’t you read that at the beginning the creator made them male and female?" +አለም ‘ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፤ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ፤’ የሚለውን ቃል አላነበባችሁምን?,ወይቤ «በእንተዝ የኀድግ ብእሲ አባሁ ወእሞ ወይተልዋ ለብእሲቱ ወይከውኑ ክልኤሆሙ አሐደ ሥጋ።»,"And God said, ‘Because of this a man should leave his father and mother and be joined together with his wife, and the two will be one flesh.’" +ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደ ፊት ሁለት አይደሉም። እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።”,እንከሰኬ ኢኮኑ ክልኤተ አላ አሐዱ ሥጋ እሙንቱ ዘእግዚአብሔር አስተፃመረ ሰብእ ኢይፍልጥ።,"So they are no longer two but one flesh. Therefore, humans must not pull apart what God has put together.”" +እነርሱም “እንኪያስ ሙሴ የፍችዋን ጽሕፈት ሰጥተው እንዲፈቱአት ስለ ምን አዘዘ?” አሉት።,ወይቤልዎ ለምንት እንከ አዘዘ ሙሴ ከመ የሀብዋ መጽሐፈ ኅዳጋቲሃ ወይኅድግዋ።,"The Pharisees said to him, “Then why did Moses command us to give a divorce certificate and divorce her?”" +እርሱም “ሙሴስ ስለ ልባችሁ ጥንካሬ ሚስቶቻችሁን ትፈቱ ዘንድ ፈቀደላችሁ፤ ከጥንት ግን እንዲህ አልነበረም።,ወይቤሎሙ ሙሴሰ አዘዘክሙ በከመ እከየ ልብክሙ ትኅድጉ አንስቲያክሙ ትካትሰ አኮ ከማሁ ዘተገብረ።,"Jesus replied, “Moses allowed you to divorce your wives because your hearts are unyielding. But it wasn’t that way from the beginning." +እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን ፈትቶ ሌላዪቱን የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፤ የተፈታችውንም የሚያገባ ያመነዝራል፤” አላቸው።,እብለክሙ አነሂ ኵሉ ዘይድኅር ብእሲቶ ዘእንበለ ትዘሙ በላዕሌሁ ለሊሁ ረሰያ ዘማ ወአውሰበ ካልእተ ዘመወ ወእንተሂ ደኀርዋ አውሰበ ዘመወ።,"I say to you that whoever divorces his wife, except for sexual unfaithfulness, and marries another woman commits adultery.”" +ደቀ መዛሙርቱም “የባልና የሚስት ሥርዐት እንዲህ ከሆነ መጋባት አይጠቅምም፤” አሉት።,ወይቤልዎ አርዳኢሁ እመሰ ከመዝ ውእቱ ሥርዐተ ብእሲ ወብእሲት አኮ ሠናይ አውስቦ።,"His disciples said to him, “If that’s the way things are between a man and his wife, then it’s better not to marry.”" +እርሱ ግን “ይህ ነገር ለተሰጣቸው ነው እንጂ ለሁሉ አይደለም፤,ወይቤሎሙ አኮ ለኵሉ ዘይትከሀል ዝንቱ ዘእንበለ ዳዕሙ ለዘተውህቦ።,"He replied, “Not everybody can accept this teaching, but only those who have received the ability to accept it." +በእናት ማኅፀን ጃንደረቦች ሆነው የተወለዱ አሉ፤ ሰውም የሰለባቸው ጃንደረቦች አሉ፤ ስለ መንግሥተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አሉ። ሊቀበለው የሚችል ይቀበለው አላቸው።”ኢየሱስ ሕፃናትን እንደባረከ,እስመ ቦ ሕፅዋን እለ ከማሁ ተወልዱ እምከርሠ እሞሙ ወቦ ሕፅዋን እለ ሐፀውዎሙ ሰብእ ወቦ ሕፅዋን እለ ሐፀዉ ርእሶሙ በእንተ መንግሥተ ሰማያት ወዘሰ ይክል ተዐግሦ ለይትዐገሥ።በእንተ ሕፃናት እለ መጽኡ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ,For there are eunuchs who have been eunuchs from birth. And there are eunuchs who have been made eunuchs by other people. And there are eunuchs who have made themselves eunuchs because of the kingdom of heaven. Those who can accept it should accept it.”Jesus blesses children +በዚያን ጊዜ እጁን እንዲጭንባቸውና እንዲጸልይ ሕፃናትን ወደ እርሱ አመጡ፤ ደቀ መዛሙርቱም ገሠጹአቸው።,ወእምዝ አምጽኡ ሎቱ ሕፃናተ ከመ ያንብር እዴሁ ላዕሌሆሙ ወይጸሊ ወገሠጽዎሙ አርዳኢሁ።,Some people brought children to Jesus so that he would place his hands on them and pray. But the disciples scolded them. +ነገር ግን ኢየሱስ “ሕፃናትን ተዉአቸው፤ ወደ እኔም ይመጡ ዘንድ አትከልክሉአቸው፤ መንግሥተ ሰማያት እንደነዚህ ላሉ ናትና” አለ፤,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኢትክልእዎሙ ለሕፃናት ይምጽኡ ኀቤየ እስመ ለዘከመ እሉ ይእቲ መንግሥተ ሰማያት።,"“Allow the children to come to me,” Jesus said. “Don’t forbid them, because the kingdom of heaven belongs to people like these children.”" +እጁንም ጫነባቸውና ከዚያ ሄደ።የሀብታሙ ወጣት ጥያቄ,ወአንበረ እዴሁ ላዕሌሆሙ ወኀለፈ እምህየ።በእንተ ባዕል ዘተስእሎ ለእግዚእነ,Then he blessed the children and went away from there.A rich man’s question +እነሆም፥ አንድ ሰው ቀርቦ “መምህር ሆይ! የዘላለምን ሕይወት እንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላድርግ” አለው።,ወናሁ መጽአ አሐዱ ወሬዛ ወይቤሎ ሊቅ ኄር ምንተ እግበር እምሠናያት ከመ እረስ ሕይወተ ዘለዓለም።,"A man approached him and said, “Teacher, what good thing must I do to have eternal life?”" +እርሱም “ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ፤” አለው።,ወይቤሎ ለምንት ትብለኒ ኄር አልቦ ኄር ዘእንበለ አሐዱ እግዚአብሔር ወእመሰ ትፈቅድ ትባእ ውስተ ሕይወት ዕቀብ ትእዛዛተ።,"Jesus said, “Why do you ask me about what is good? There’s only one who is good. If you want to enter eternal life, keep the commandments.”" +እርሱም “የትኞችን?” አለው። ኢየሱስም “አትግደል፥ አታመንዝር፥ አትስረቅ፥ በሐሰት አትመስክር፥,ወይቤሎ አያተኑ ዘአዐቅብ ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ኢትቅትል ነፍሰ ኢትዘሙ ኢትስርቅ ኢትኩን ስምዐ በሐሰት።,"The man said, “Which ones?”Then Jesus said, “Don’t commit murder. Don’t commit adultery. Don’t steal. Don’t give false testimony." +አባትህንና እናትህንአክብር፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው።”,አክብር አባከ ወእመከ ወአፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስከ።,"Honor your father and mother, and love your neighbor as you love yourself.”" +ጐበዙም “ይህንማ ሁሉ ከሕፃንነቴ ጀምሬ ጠብቄአለሁ፤ ደግሞስ የሚጐድለኝ ምንድር ነው?” አለው።,ወይቤሎ ውእቱ ወሬዛ ዘንተሰ ኵሎ ዐቀብኩ እምንእስየ ምንት እንከ ዘተርፈኒ።,"The young man replied, “I’ve kept all these. What am I still missing?”" +ኢየሱስም “ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፤ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፤ መጥተህም ተከተለኝ፤” አለው።,ወነጸሮ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ አሐቲ ተርፈተከ እመሰ ትፈቅድ ፍጹመ ትኩን ሑር ወሢጥ ኵሎ ዘብከ ወሀብ ለነዳያን ወታጠሪ ለከ መዝገበ ዘበሰማያት ወነዓ ትልወኒ።,"Jesus said, “If you want to be complete, go, sell what you own, and give the money to the poor. Then you will have treasure in heaven. And come follow me.”" +ጐበዙም ይህን ቃል በሰማ ጊዜ ብዙ ንብረት ነበረውና እያዘነ ሄደ።,ወሰሚዖ ወሬዛ ዘንተ ነገረ ኀለፈ ትኩዞ እስመ ብዙኅ ጥሪቱ።,"But when the young man heard this, he went away saddened, because he had many possessions.Teaching about giving up things" +ኢየሱስም ለደቀ መዛሙርቱ “እውነት እላችኋለሁ፥ ለባለጠጋ ወደ መንግሥተ ሰማያት መግባት ጭንቅ ነው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ አማን እብለክሙ ከመ ባዕል እምዕፁብ ይበውእ ውስተ መንግሥተ ሰማያት።,"Then Jesus said to his disciples, “I assure you that it will be very hard for a rich person to enter the kingdom of heaven." +ዳግመኛም እላችኋለሁ፤ ባለጠጋ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ከሚገባ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢገባ ይቀላል፤” አለ።,ወካዕበ እብለክሙ ይቀልል ይኅልፍ ገመል እንተ ስቍረተ መርፍእ እምባዕል ይባእ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"In fact, it’s easier for a camel to squeeze through the eye of a needle than for a rich person to enter God’s kingdom.”" +ደቀ መዛሙርቱም ሰምተው እጅግ ተገረሙና “እንኪያስ ማን ሊድን ይችላል?” አሉ።,ወሰሚዖሙ አርዳኢሁ አንከሩ ጥቀ እንዘ ይብሉ መኑ እንጋ ይክል ድኂነ።,"When his disciples heard this, they were stunned. “Then who can be saved?” they asked." +ኢየሱስም እነርሱን ተመልክቶ “ይህ በሰው ዘንድ አይቻልም፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ሁሉ ይቻላል፤” አላቸው።,ወነጸሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ በኀበ ሰብእ ኢይትከሀል ዝ ወበኀበ እግዚአብሔርሰ ኵሉ ይትከሀል።በእንተ ነሢአ ዕሴት ምክዕቢት,"Jesus looked at them carefully and said, “It’s impossible for human beings. But all things are possible for God.”" +በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ መልሶ “እነሆ፥ እኛ ሁሉን ትተን ተከተልንህ፤ እንኪያስ ምን እናገኝ ይሆን?” አለው።,ወእምዝ አውሥአ ጴጥሮስ ወይቤሎ ናሁኬ ንሕነ ኀደግነ ኵሎ ወተሎናከ ምንተ እንከ ንረክብ።,"Then Peter replied, “Look, we’ve left everything and followed you. What will we have?”" +ኢየሱስም እንዲህ አላቸው “እውነት እላችኋለሁ፤ እናንተስ የተከተላችሁኝ፥ በዳግመኛ ልደት የሰው ልጅ በክብሩ ዙፋን በሚቀመጥበት ጊዜ፥ እናንተ ደግሞ በዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ ስትፈርዱ በዐሥራ ሁለት ዙፋን ትቀመጣላችሁ።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አማን እብለክሙ አንትሙ እለ ተለውክሙኒ አመ ዳግም ልደት አመ ይነብር ወልደ ዕጓለ እመሕያው ዲበ መንበረ ስብሐቲሁ አንትሙኒ ትነብሩ ዲበ ዐሠርቱ ወክልኤቱ መናብርት ወትኴንኑ ዐሠርተ ወክልኤተ ሕዝበ እስራኤል።,"Jesus said to them, “I assure you who have followed me that, when everything is made new, when the Human One sits on his magnificent throne, you also will sit on twelve thrones overseeing the twelve tribes of Israel." +ስለ ስሜም ቤቶችን ወይም ወንድሞችን ወይም እኅቶችን ወይም አባትን ወይም እናትን ወይም ሚስትን ወይም ልጆችን ወይም እርሻን የተወ ሁሉ መቶ እጥፍ ይቀበላል፤ የዘላለምንም ሕይወት ይወርሳል።,ወኵሉ ዘኀደገ አብያተ ወአኀወ ወአኃተ ወአበ ወእመ ወብእሲተ ወውሉደ ወገራውሀ በእንተ ስምየ ምእተ ምክዕቢተ ይነሥእ ወሕይወተ ዘለዓለም ይወርስ።,"And all who have left houses, brothers, sisters, father, mother, children, or farms because of my name will receive one hundred times more and will inherit eternal life." +ነገር ግን ብዙዎቹ ፊተኞች ኋለኞች፥ ኋለኞችም ፊተኞች ይሆናሉ።,ወብዙኃን ቀደምት ይከውኑ ደኀርተ ወደኀርትኒ ይከውኑ ቀደምተ።,But many who are first will be last. And many who are last will be first. +-,ወተወሊዶ እግዚእ ኢየሱስ በቤተ ልሔም ዘይሁዳ በመዋዕለ ሄሮድስ ንጉሥ ናሁ መጽኡ መሰግላን እምብሔረ ጽባሕ ወበጽሑ ውስተ ኢየሩሳሌም።,"After Jesus was born in Bethlehem in the territory of Judea during the rule of King Herod, magi came from the east to Jerusalem." +ኢየሱስም በይሁዳ ቤተ ልሔም በንጉሡ በሄሮድስ ዘመን በተወለደ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰብአ ሰገል “የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? ኮከቡን በምሥራቅ አይተን ልንሰግድለት መጥተናልና” እያሉ ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።,እንዘ ይብሉ አይቴ ሀሎ ዘተወልደ ንጉሠ አይሁድ እስመ ርኢነ ኮከበ ዚኣሁ በምሥራቅ ወመጻእነ ከመ ንስግድ ሎቱ።,"They asked, “Where is the newborn king of the Jews? We’ve seen his star in the east, and we’ve come to honor him.”" +ንጉሡ ሄሮድስም ሰምቶ ደነገጠ፤ ኢየሩሳሌምም ሁሉ ከእርሱ ጋር፤,ወሰሚዖ ሄሮድስ ንጉሥ ደንገፀ ወተሀውከ ወኵላ ኢየሩሳሌም ምስሌሁ።,"When King Herod heard this, he was troubled, and everyone in Jerusalem was troubled with him." +የካህናትንም አለቆች የሕዝቡንም ጻፎች ሁሉ ሰብስቦ ክርስቶስ ወዴት እንዲወለድ ጠየቃቸው።,ወአስተጋብኦሙ ሄሮድስ ለኵሎሙ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍተ ሕዝብ ወተስእሎሙ ወይቤሎሙ በአይቴ ይትወለድ ክርስቶስ።,He gathered all the chief priests and the legal experts and asked them where the Christ was to be born. +-,ወይቤልዎ በቤተ ልሔም ዘይሁዳ እስመ ከማሁ ጽሑፍ በነቢይ።,"They said, “In Bethlehem of Judea, for this is what the prophet wrote:" +እነርሱም“ ‘አንቺ ቤተ ልሔም፥ የይሁዳ ምድር፥ከይሁዳ ገዢዎች ከቶ አታንሽም፤ሕዝቤን እስራኤልን የሚጠብቅ መስፍን ከአንቺ ይወጣልና’ተብሎ በነቢይ እንዲህ ተጽፎአልና በይሁዳ ቤተ ልሔም ነው” አሉት።,«ወአንቲኒ ቤተ ልሔም ምድረ ኤፍራታ ኢትቴሐቲ እምነገሥተ ይሁዳ እስመ እምኔኪ ይወፅእ ንጉሥ ዘይርዕዮሙ ለሕዝብየ እስራኤል።»,"You, Bethlehem, land of Judah, by no means are you least among the rulers of Judah, because from you will come one who governs, who will shepherd my people Israel." +ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገልን በስውር ጠርቶ ኮከቡ የታየበትን ዘመን ከእነርሱ በጥንቃቄ ተረዳ።,ወእምዝ ጸውዖሙ ሄሮድስ ለሰብአ ሰገል ጽሚተ ወተጠየቀ እምኀቤሆሙ መዋዕሊሁ በዘአስተርአዮሙ ኮከብ።,Then Herod secretly called for the magi and found out from them the time when the star had first appeared. +ወደ ቤተ ልሔምም እነርሱን ሰድዶ “ሂዱ፤ ስለ ሕፃኑ በጥንቃቄ መርምሩ፤ ባገኛችሁትም ጊዜ እኔ ደግሞ መጥቼ እንድሰግድለት ንገሩኝ” አላቸው።,ወፈነዎሙ ኀበ ቤተ ልሔም ወይቤሎሙ ሐዊረክሙ ተሰአሉ ጥዩቀ በእንተ ውእቱ ሕፃን ወእምከመ ረከብክምዎ ግብኡ ኀቤየ ወዜንዉኒ ከመ እምጻእ አነሂ ወእስግድ ሎቱ።,"He sent them to Bethlehem, saying, “Go and search carefully for the child. When you’ve found him, report to me so that I too may go and honor him.”" +እነርሱም ንጉሡን ሰምተው ሄዱ፤ እነሆም፥ በምሥራቅ ያዩት ኮከብ ሕፃኑ ባለበት ላይ መጥቶ እስኪቆም ድረስ ይመራቸው ነበር።,ወሰሚዖሙ እምኀበ ንጉሥ ሖሩ ወናሁ ኮከብ ዘርእዩ እምሥራቅ ይመርሖሙ እስከ ሶበ አብጽሖሙ ቤተ ልሔም ወቆመ መልዕልተ በኣት ኀበ ሀሎ ሕፃን።,"When they heard the king, they went; and look, the star they had seen in the east went ahead of them until it stood over the place where the child was." +ኮከቡንም ባዩ ጊዜ በታላቅ ደስታ እጅግ ደስ አላቸው።,ወርእዮሙ ኮከበ ተፈሥሑ ዐቢየ ፍሥሓ።,"When they saw the star, they were filled with joy." +ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፤ ወድቀውም ሰገዱለት፤ ሣጥኖቻቸውንም ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና ዕጣን ከርቤም አቀረቡለት።,ወበዊኦሙ ውስተ ቤት ረከብዎ ለሕፃን ምስለ ማርያም እሙ ወወድቁ ወሰገዱ ሎቱ ወአርኀዉ መዛግብቲሆሙ ወአብኡ ሎቱ አምኃ ወርቀ ከርቤ ወስኂነ።,"They entered the house and saw the child with Mary his mother. Falling to their knees, they honored him. Then they opened their treasure chests and presented him with gifts of gold, frankincense, and myrrh." +ወደ ሄሮድስም እንዳይመለሱ በሕልም ተረድተው በሌላ መንገድ ወደ አገራቸው ሄዱ።ሕፃኑ ወደ ግብጽ እንደሸሸ,ወነገሮሙ በሕልም ከመ ኢይግብኡ ኀበ ሄሮድስ ወእንተ ካልእት ፍኖት ገብኡ ወአተዉ ብሔሮሙ።በእንተ በአተ ሕፃን ወእሙ ውስተ ምድረ ግብፅ,"Because they were warned in a dream not to return to Herod, they went back to their own country by another route.Escape to Egypt" +እነርሱም ከሄዱ በኋላ እነሆ፥ የጌታ መልአክ በሕልም ለዮሴፍ ታይቶ “ሄሮድስ ሕፃኑን ሊገድለው ይፈልገዋልና ተነሣ፤ ሕፃኑንና እናቱንም ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ፤ እስክነግርህም ድረስ በዚያ ተቀመጥ” አለው።,ወእምድኅረ ኀለፉ እሉ ናሁ መልአከ እግዚአብሔር አስተርአዮ በሕልም ለዮሴፍ እንዘ ይብል ተንሥእ ወንሣእ ሕፃነ ወእሞ ወጕየይ ውስተ ብሔረ ግብፅ ወሀሉ ህየ እስከ አመ እነግረከ።,"When the magi had departed, an angel from the Lord appeared to Joseph in a dream and said, “Get up. Take the child and his mother and escape to Egypt. Stay there until I tell you, for Herod will soon search for the child in order to kill him.”" +-,እስመ ሀለዎ ለሄሮድስ ይኅሥሦ ለሕፃን ከመ ይቅትሎ ወተንሢኦ ነሥአ ሕፃነ ወእሞ በሌሊት ወሖረ ብሔረ ግብፅ።,"Joseph got up and, during the night, took the child and his mother to Egypt." +እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን በሌሊት ያዘና ከጌታ ዘንድ በነቢይ “ልጄን ከግብጽ ጠራሁት” የተባለው እንዲፈጸም ወደ ግብጽ ሄደ፤ ሄሮድስም እስኪሞት ድረስ በዚያ ኖረ።ስለ ሕፃናት መገደል,ወነበረ ህየ እስከ አመ ሞቱ ለሄሮድስ ከመ ይትፈጸም ዘተብህለ እምኀበ እግዚአብሔር በነቢይ እንዘ ይብል «እምግብፅ ጸዋዕክዎ ለወልድየ።»በእንተ እለ ተቀትሉ ሕፃናት,He stayed there until Herod died. This fulfilled what the Lord had spoken through the prophet: I have called my son out of Egypt.Murder of the Bethlehem children +ከዚህ በኋላ ሄሮድስ ሰብአ ሰገል እንደ ተሣለቁበት ባየ ጊዜ እጅግ ተቆጣና ልኮ ከሰብአ ሰገል እንደ ተረዳው ዘመን በቤተ ልሔምና በአውራጃዋ የነበሩትን፥ ሁለት ዓመት የሆናቸውን ከዚያም የሚያንሱትን ሕፃናት ሁሉ አስገደለ።,ወሶበ ርእየ ሄሮድስ ከመ ተሣለቁ ላዕሌሁ ሰብአ ሰገል ተምዕዐ ጥቀ ወፈነወ ሐራሁ ወአዘዘ ይቅትሉ ኵሎ ሕፃናተ ዘቤተ ልሔም ወዘውስተ ኵሉ አድያሚሃ ዘክልኤ ዓመት ወዘይንእስሂ እምኔሁ በሐሳበ መዋዕል ዘተጠየቀ እምኀበ ሰብአ ሰገል።,"When Herod knew the magi had fooled him, he grew very angry. He sent soldiers to kill all the children in Bethlehem and in all the surrounding territory who were two years old and younger, according to the time that he had learned from the magi." +ያን ጊዜ እንዲህ ሲል በነቢዩ በኤርምያስ የተነገረው ተፈጸመ፤,አሜሃ ተፈጸመ ዘተብህለ በኤርምያስ ነቢይ እንዘ ይብል።,This fulfilled the word spoken through Jeremiah the prophet: +“ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ልቅሶና ብዙ ዋይታ፤ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች፤መጽናናትም አልወደደችም፤ የሉምና።”የሄሮድስ ምሞትና የሕፃኑ ከግብጽ መመለስ,«ቃል በራማ ተሰምዐ ብካይ ወገዐር ወሰቆቃው ራሄል እንዘ ትበኪ በእንተ ውሉዳ ወአበየት ተናዝዞ ወነጊፈ ላህ እስመ ኢኮንዋ ውሉዳ ውሉደ ወኢሀለዉ።»,"A voice was heard in Ramah, weeping and much grieving. Rachel weeping for her children, and she did not want to be comforted, because they were no more. Return from Egypt" +ሄሮድስም ከሞተ በኋላ፥ እነሆ፥ የጌታ መልአክ በግብጽ ለዮሴፍ በሕልም ታይቶ,ወመዊቶ ሄሮድስ ናሁ መልአከ እግዚአብሔር አስተርአዮ በሕልም ለዮሴፍ በብሔረ ግብፅ።,"After King Herod died, an angel from the Lord appeared in a dream to Joseph in Egypt." +“የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፤ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ” አለ።,እንዘ ይብል ተንሥእ ወንሣእ ሕፃነ ወእሞ ወሑር ውስተ ምድረ እስራኤል እስመ ሞቱ እለ የኀሥሥዋ ለነፍሰ ዝ ሕፃን።,"“Get up,” the angel said, “and take the child and his mother and go to the land of Israel. Those who were trying to kill the child are dead.”" +እርሱም ተነሥቶ ሕፃኑንና እናቱን ያዘና ወደ እስራኤል አገር ገባ።,ወተንሢኦ ነሥአ ሕፃነ ወእሞ ወቦአ ውስተ ምድረ እስራኤል።,"Joseph got up, took the child and his mother, and went to the land of Israel." +በአባቱም በሄሮድስ ፈንታ አርኬላዎስ በይሁዳ እንደ ነገሠ በሰማ ጊዜ፥ ወደዚያ መሄድን ፈራ፤ በሕልምም ተረድቶ ወደ ገሊላ አገር ሄደ፤,ወሰሚዖ ከመ አርኬላኦስ ነግሠ ለይሁዳ ህየንተ አቡሁ ሄሮድስ ፈርሀ ሐዊረ ህየ ወአስተርአዮ በሕልም ወተግኅሠ ውስተ ደወለ ገሊላ።,"But when he heard that Archelaus ruled over Judea in place of his father Herod, Joseph was afraid to go there. Having been warned in a dream, he went to the area of Galilee." +በነቢያት “ናዝራዊ ይባላል” የተባለው ይፈጸም ዘንድ፥ ናዝሬት ወደምትባል ከተማ መጥቶ ኖረ።,ወበጺሖ ኀደረ ውስተ ብሔር እንተ ስማ ናዝሬት ከመ ይብጻሕ ወይትፈጸም ዘተብህለ እምኀበ እግዚአብሔር በነቢይ «ከመ ናዝራዊ ይሰመይ ወልድየ።»,He settled in a city called Nazareth so that what was spoken through the prophets might be fulfilled: He will be called a Nazarene. +“መንግሥተ ሰማያት ለወይኑ አትክልት ሠራተኞችን ሊቀጥር ማልዶ የወጣ ባለቤት ሰውን ትመስላለችና።,እስመ ትመስል መንግሥተ ሰማያት ብእሴ በዓለ ቤት ዘወፅአ በነግህ ይትዐሰብ ገባእተ ለዐጸደ ወይኑ።,“The kingdom of heaven is like a landowner who went out early in the morning to hire workers for his vineyard. +ሠራተኞችንም በቀን አንድ ዲናር ተስማምቶ ወደ ወይኑ አትክልት ሰደዳቸው።,ወተካሀሎሙ ዐስቦሙ በበ ዲናር ለዕለት ወፈነዎሙ ውስተ ዐጸደ ወይኑ ይትቀነዩ።,"After he agreed with the workers to pay them a denarion, he sent them into his vineyard." +በሦስት ሰዓትም ወጥቶ ሥራ የፈቱ ሌሎችን በአደባባይ ቆመው አየ፤,ወወፂኦ ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ርእየ ካልኣነ እንዘ ይቀውሙ ውስተ ምሥያጥ ፅሩዓነ።,“Then he went out around nine in the morning and saw others standing around the marketplace doing nothing. +እነዚያንም ‘እናንተ ደግሞ ወደ ወይኔ አትክልት ሂዱ፤ የሚገባውንም እሰጣችኋለሁ፤’ አላቸው። እነርሱም ሄዱ።,ወሎሙኒ ይቤሎሙ ሑሩ አንትሙኒ ውስተ ዐጸደ ወይንየ ተቀነዩ ወዘረትዐኒ እሁበክሙ ወእሙንቱሂ ሖሩ።,"He said to them, ‘You also go into the vineyard, and I’ll pay you whatever is right.’" +ደግሞም በስድስትና በዘጠኝ ሰዓት ወጥቶ እንዲሁ አደረገ።,ወካዕበ ወፂኦ ጊዜ ስሱ ወተስዑ ሰዓት ገብረ ከማሁ ክመ።,"And they went. “Again around noon and then at three in the afternoon, he did the same thing." +በአሥራ አንደኛውም ሰዓት ወጥቶ ሌሎችን ቆመው አገኘና ‘ሥራ ፈትታችሁ ቀኑን ሁሉ በዚህ ስለ ምን ትቆማላችሁ?’ አላቸው።,ወጊዜ ዐሥሩ ወአሐዱ ሰዓት ወፂኦ ረከበ ካልኣነ እንዘ ይቀውሙ ወይቤሎሙ ምንትኑ ዘአቀመክሙ ዝየ ኵሎ ዕለተ ፅሩዓኒክሙ።,"Around five in the afternoon he went and found others standing around, and he said to them, ‘Why are you just standing around here doing nothing all day long?’" +‘የሚቀጥረን ስለ አጣን ነው፤’ አሉት። እርሱም ‘እናንተ ደግሞ ወደ ወይኔ አትክልት ሂዱ የሚገባውንም ትቀበላላችሁ፤’ አላቸው።,ወይቤልዎ እስመ አልቦ ዘተዐሰበነ ወይቤሎሙ ሑሩ አንትሙኒ ውስተ ዐጸደ ወይንየ ወተቀነዩ ወዘረትዐኒ እሁበክሙ።,"“‘Because nobody has hired us,’ they replied. “He responded, ‘You also go into the vineyard.’" +በመሸም ጊዜ የወይኑ አትክልት ጌታ አዛዡን ‘ሠራተኞችን ጥራና ከኋለኞች ጀምረህ እስከ ፊተኞች ድረስ ደመወዝ ስጣቸው፤’ አለው።,ወመስዮ ይቤሎ በዓለ ዐጸደ ወይን ለመጋቢሁ ጸውዖሙ ለገባእት ወሀቦሙ ዐስቦሙ ወአኀዝ ቅድመ እምደኀርት እስከ ቀደምት።,"“When evening came, the owner of the vineyard said to his manager, ‘Call the workers and give them their wages, beginning with the last ones hired and moving on finally to the first.’" +በአሥራ አንደኛው ሰዓትም የገቡ መጥተው እያንዳንዳቸው አንድ ዲናር ተቀበሉ።,ወመጽኡ እለ ዐሥሩ ወአሐዱ ሰዓት ወነሥኡ በበ ዲናር።,"When those who were hired at five in the afternoon came, each one received a denarion." +ፊተኞችም በመጡ ጊዜ አብዝተው የሚቀበሉ መስሎአቸው ነበር፤ እነርሱም ደግሞ እያንዳንዳቸው አንድ ዲናር ተቀበሉ።,ወመጽኡ ቀደምት ወመሰሎሙ ዘያፈደፍዱ ነሢአ እምእሉ ወነሥኡ በበ ዲናር እሙንቱሂ።,"Now when those hired first came, they thought they would receive more. But each of them also received a denarion." +-,ወነሢኦሙ አንጐርጐሩ ላዕሌሁ ለበዓለ ቤት።,"When they received it, they grumbled against the landowner," +ተቀብለውም ‘እነዚህ ኋለኞች አንድ ሰዓት ሠሩ፤ የቀኑንም ድካምና ትኩሳት ከተሸከምን ከእኛ ጋር አስተካከልሃቸው፤’ ብለው በባለቤቱ ላይ አንጕኦራጕኦሩ።,እንዘ ይብሉ ለእሉ ደኀርት ዘአሐተ ሰዓተ ተቀንዩ አስተዓረይኮሙ ምስሌነ ለእለ ጾርነ ክበዳ ወላህባ ለዕለት።,"‘These who were hired last worked one hour, and they received the same pay as we did even though we had to work the whole day in the hot sun.’" +እርሱ ግን መልሶ ከእነርሱ ለአንዱ እንዲህ አለው ‘ወዳጄ ሆይ! አልበደልሁህም በአንድ ዲናር አልተስማማኸኝምን?,ወአውሥአ ወይቤሎ ለአሐዱ እምኔሆሙ ኢዐመፅኩከ ዐርክየ አኮኑ በዲናር ተካሀልኩከ።,"“But he replied to one of them, ‘Friend, I did you no wrong. Didn’t I agree to pay you a denarion?" +ድርሻህን ውሰድና ሂድ፤ እኔ ለዚህ ለኋለኛው እንደ አንተ ልሰጠው እወዳለሁ፤ በገንዘቤ የወደድሁትን አደርግ ዘንድ መብት የለኝምን?,ንሣእ ዘይረክበከ ወሑር ወፈቀድኩ አነ ለ��ንቱ ደኃራዊ አሀቦ ከማከ።,Take what belongs to you and go. I want to give to this one who was hired last the same as I give to you. +ወይስ እኔ መልካም ስለ ሆንሁ ዐይንህ ምቀኛ ናትን?,ወሚመ ኢይከውነኒሁ እግበር ዘፈቀድኩ በንዋይየ አው ዐይንከኑ ሐማሚ ውእቱ እስመ አነ ኄር አነ።,Don’t I have the right to do what I want with what belongs to me? Or are you resentful because I’m generous?’ +እንዲሁ ኋለኞች ፊተኞች፥ ፊተኞችም ኋለኞች ይሆናሉ፤ የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።’ ”ኢየሱስ ስለ ሞቱና ስለ ትንሣኤው ለሦስትኛ ጊዜ እንደተናገረ,ከማሁኬ ይከውኑ ደኀርት ቀደምተ ወቀደምትኒ ደኀርተ እስመ ብዙኃን ጽዉዓን ወኅዳጣን ኅሩያን።ዘከመ ነገሮሙ በእንተ ሕማሙ ወሞቱ,So those who are last will be first. And those who are first will be last.”Jesus predicts his death and resurrection +ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ሊወጣ ሳለ፥ በመንገድ ዐሥራ ሁለቱን ደቀ መዛሙርት ብቻቸውን ወደ እርሱ አቅርቦ,ወእንዘ የዐርግ እግዚእ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም ነሥኦሙ ለዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ እንተ ባሕቲቶሙ ወአግኀሦሙ እምፍኖት ወይቤሎሙ።,"As Jesus was going up to Jerusalem, he took the Twelve aside by themselves on the road. He told them," +“እነሆ፥ ወደ ኢየሩሳሌም እንወጣለን፤ የሰው ልጅም ለካህናት አለቆችና ለጻፎች ይሰጣል፤ የሞት ፍርድም ይፈርዱበታል፤,ናሁ ነዐርግ ኢየሩሳሌም ወይእኅዝዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ወያገብእዎ ኀበ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወይኴንንዎ በሞት።,"“Look, we are going up to Jerusalem. The Human One will be handed over to the chief priests and legal experts. They will condemn him to death." +ሊዘባበቱበትም ሊገርፉትም ሊሰቅሉትም ለአሕዛብ አሳልፈው ይሰጡታል፤ በሦስተኛውም ቀን ይነሣል፤” አላቸው።ስለ ዘብዴዎስ ልጆች,ወይሜጥውዎ ለሕዝብ ወይሣለቁ ላዕሌሁ ወይቀሥፍዎ ወይሰቅልዎ ወበሣልስት ዕለት ይትነሣእ።በእንተ ደቂቀ ዘብዴዎስ,"They will hand him over to the Gentiles to be ridiculed, tortured, and crucified. But he will be raised on the third day.”Request from James and John’s mother" +በዚያን ጊዜ የዘብዴዎስ ልጆች እናት ከልጆችዋ ጋር እየሰገደችና አንድ ነገር እየለመነች ወደ እርሱ ቀረበች።,ወእምዝ መጽአት ኀቤሁ እሞሙ ለደቂቀ ዘብዴዎስ ምስለ ደቂቃ ወሰገደት ሎቱ እንዘ ትስእል እምኀቤሁ።,"Then the mother of Zebedee’s sons came to Jesus along with her sons. Bowing before him, she asked a favor of him." +እርሱም “ምን ትፈልጊያለሽ?” አላት። እርስዋም “እነዚህ ሁለቱ ልጆቼ አንዱ በቀኝህ አንዱም በግራህ በመንግሥትህ እንዲቀመጡ እዘዝ፤” አለችው።,ወይቤላ ምንተ ትፈቅዲ እግበር ለኪ ወትቤሎ ረሲ ሊተ ከመ ይንበሩ እሉ ደቂቅየ ክልኤሆሙ አሐዱ በየማንከ ወአሐዱ በጸጋምከ በመንግሥትከ።,"“What do you want?” he asked.She responded, “Say that these two sons of mine will sit, one on your right hand and one on your left, in your kingdom.”" +ኢየሱስ ግን መልሶ “የምትለምኑትን አታውቁም። እኔ ልጠጣው ያለውን ጽዋ ልትጠጡ እኔም የምጠመቀውን ጥምቀት ልትጠመቁ ትችላላችሁን?” አለ። “እንችላለን” አሉት።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤ ኢተአምሩ ዘትስእሉ ትክሉኑ ሰትየ ጽዋዕ ዘአነ እሰቲ ወጥምቀትየኒ ዘአነ እጠመቅ ትጠመቁኑ ወይቤልዎ እወ ንክል።,"Jesus replied, “You don’t know what you’re asking! Can you drink from the cup that I’m about to drink from?”They said to him, “We can.”" +እርሱም “ጽዋዬንስ ትጠጣላችሁ፤ በቀኝና በግራ መቀመጥ ግን ከአባቴ ዘንድ ለተዘጋጀላቸው ነው እንጂ እኔ የምሰጥ አይደለሁም፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ ጽዋዕየሰ ትሰትዩ ወጥምቀትየኒ ትጠመቁ ወነቢረሰ በየማንየ ወበጸጋምየ አኮ አነ ዘእሁብ ዘእንበለ ለእለ አስተዳለወ ሎሙ አቡየ ዘበሰማያት።,"He said to them, “You will drink from my cup, but to sit at my right or left hand isn’t mine to give. It belongs to those for whom my Father prepared it.”" +ዐሥሩም ሰምተው በሁለቱ ወንድማማች ተቍኦጡ።,ወሰሚዖሙ ዐሠርቱ አንጐርጐሩ ላዕለ ክልኤቱ አኀው።,"Now when the other ten disciples heard about this, they became angry with the two brothers." +ኢየሱስ ግን ወደ እርሱ ጠርቶ እንዲህ አላቸው “የአሕዛብ አለቆች እንዲገዙአቸው ታላላቆቹም በላያቸው እንዲሠለጥኑ ታውቃላችሁ።,ወጸውዖሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ኢተአምሩኑ ከመ መኳንንቲሆሙ ለአሕዛብ ይኴንንዎሙ ወዐበይቶሙ ይሤለጡ ላዕሌሆሙ።,"But Jesus called them over and said, “You know that those who rule the Gentiles show off their authority over them and their high-ranking officials order them around." +በእናንተስ እንዲህ አይደለም፤ ነገር ግን ማንም ከእናንተ ታላቅ ሊሆን የሚወድ የእናንተ አገልጋይ ይሁን፤,ወለክሙሰ አኮ ከማሁ ወባሕቱ ዘይፈቅድ እምኔክሙ ይኩን ዐቢየ ይኩንክሙ ገብረ።,But that’s not the way it will be with you. Whoever wants to be great among you will be your servant. +ከእናንተም ማንም ፊተኛ ሊሆን የሚወድ የእናንተ ባሪያ ይሁን፤,ወዘሂ ይፈቅድ እምኔክሙ ይኩን ሊቀ ይኩንክሙ ላእከ።,Whoever wants to be first among you will be your slave— +እንዲሁም የሰው ልጅ ሊያገለግል ነፍሱንም ለብዙዎች ቤዛ ሊሰጥ እንጂ እንዲያገለግሉት አልመጣም።”ስለ ሁለቱ ዐይነ ስውራን,እስመ ኢመጽአ ወልደ ዕጓለ እመሕያው ከመ ይትለአክዎ ዘእንበለ ዳእሙ ከመ ይትለአክ ወየሀብ ነፍሶ ቤዛ ብዙኃን።በእንተ ክልኤቱ ዕዉራን,just as the Human One didn’t come to be served but rather to serve and to give his life to liberate many people.”Healing of two blind men +ከኢያሪኮም ሲወጡ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።,ወወፂኦ እምኢያሪሆ ተለውዎ ሰብእ ብዙኃን።,As Jesus and his disciples were going out of Jericho a large crowd followed him. +እነሆም፥ ሁለት ዕውሮች በመንገድ ዳር ተቀምጠው፥ ኢየሱስ እንዲያልፍ በሰሙ ጊዜ “ጌታ ሆይ! የዳዊት ልጅ፥ ማረን” ብለው ጮኹ።,ወናሁ ክልኤቱ ዕዉራን ይነብሩ ጥቃ ፍኖት ወሰሚዖሙ ከመ እግዚእ ኢየሱስ የኀልፍ ጸርሑ እንዘ ይብሉ ተሣሀለነ እግዚኦ ወልደ ዳዊት።,"When two blind men sitting along the road heard that Jesus was passing by, they shouted, “Show us mercy, Lord, Son of David!”" +ሕዝቡም ዝም እንዲሉ ገሠጹአቸው፤ እነርሱ ግን “ጌታ ሆይ! የዳዊት ልጅ፥ ማረን” እያሉ አብዝተው ጮኹ።,ወሰብእሰ ይጌሥጽዎሙ ከመ ያርምሙ ወአፈድፈዱ ጸሪሐ እንዘ ይብሉ ተሣሀለነ እግዚኦ ወልደ ዳዊት።,"Now the crowd scolded them and told them to be quiet. But they shouted even louder, “Show us mercy, Lord, Son of David!”" +ኢየሱስም ቆሞ ጠራቸውና “ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ?” አለ።,ወቆመ እግዚእ ኢየሱስ ወጸውዖሙ ወይቤሎሙ ምንተ ትፈቅዱ እግበር ለክሙ።,Jesus stopped in his tracks and called to them. “What do you want me to do for you?” he asked. +“ጌታ ሆይ! ዐይኖቻችን ይከፈቱ ዘንድ” አሉት።,ወይቤልዎ እግዚኦ ከመ ይትከሠታ አዕይንቲነ።,"“Lord, we want to see,” they replied." +ኢየሱስም አዘነላቸውና ዐይኖቻቸውን ዳሰሰ፤ ወዲያውም አዩና ተከተሉት።,ወአምሐርዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወገሠሦሙ አዕይንቲሆሙ ወበጊዜሃ ነጸሩ ወተለውዎ።,"Jesus had compassion on them and touched their eyes. Immediately they were able to see, and they followed him." +ወደ ኢየሩሳሌምም ቀርበው ወደ ደብረዘይት ወደ ቤተ ፋጌ ሲደርሱ፥ ያን ጊዜ ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ሁለት ላከ፤,ወቀሪቦ እግዚእ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም በጽሐ ቤተ ፋጌ እንተ ገቦ ደብረ ዘይት ወእምዝ ፈነወ እግዚእ ኢየሱስ ክልኤተ እምአርዳኢሁ።,"When they approached Jerusalem and came to Bethphage on the Mount of Olives, Jesus gave two disciples a task." +እንዲህም አላቸው “በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ሂዱ፤ በዚያን ጊዜም የታሰረችን አህያ ውርንጫም ከእርስዋ ጋር ታገኛላችሁ፤ ፈትታችሁ አምጡልኝ።,ወይቤሎሙ ሑሩ ሀገረ ዘቅድሜክሙ ወይእተ ጊዜ ትረክቡ እድግተ እስርተ ምስለ ዕዋላ ፍትሕዎሙ ወአምጽእዎሙ ሊተ።,"He said to them, “Go into the village over there. As soon as you enter, you will find a donkey tied up and a colt with it. Untie them and bring them to me." +ማንም አንዳች ቢላችሁ ‘ለጌታ ያስፈልጉታል፤’ በሉ፤ ወዲያውም ይሰዳቸዋል።”,ወእመቦ ዘይቤለክሙ ምንተ ትገብሩ በሉ እግዚኦሙ ይፈቅዶሙ ወበጊዜሃ ይፌንዉክሙ።,"If anyone says anything to you, say that their master needs them.” He sent them off right away." +-,ወዝ ኵሉ ዘኮነ ከመ ይትፈጸም ዘተብህለ በነቢይ።,"Now this happened to fulfill what the prophet said," +“ለጽዮን ልጅ‘እነሆ፥ ንጉሥሽ የዋህ ሆኖ በአህያ ላይና በአህያይቱ ግልገልበውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል፤’ በሉአት።”ተብሎ በነቢይ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ።,«በልዋ ለወለተ ጽዮን ነዋ ንጉሥኪ ይመጽእ ኀቤኪ ጻድቅ ወየዋህ እንዘ ይጼዐን ዲበ እድግት ወዲበ ዕዋላ።»,"Say to Daughter Zion, “Look, your king is coming to you, humble and riding on a donkey, and on a colt the donkey’s offspring.”" +ደቀ መዛሙርቱም ሄደው ኢየሱስ እንዳዘዛቸው አደረጉ፤,ወሐዊሮሙ አርዳኢሁ ገብሩ በከመ አዘዞሙ እግዚእ ኢየሱስ።,The disciples went and did just as Jesus had ordered them. +አህያይቱንና ውርንጫዋንም አመጡለት፤ ልብሳቸውንም በእነርሱ ላይ ጫኑ፤ ተቀመጠባቸውም።,ወአምጽኡ እድግተ ወዕዋላ ወረሐኑ አልባሲሆሙ ላዕሌሆሙ ወተጽዕነ እግዚእ ኢየሱስ ዲቤሆሙ።,They brought the donkey and the colt and laid their clothes on them. Then he sat on them. +ከሕዝቡም እጅግ ብዙዎች ልብሳቸውን በመንገድ ላይ አነጠፉ፤ ሌሎችም ከዛፍ ጫፍ ጫፉን እየቍኦረጡ በመንገድ ላይ ያነጥፉ ነበር።,ወዘይበዝኁ ሕዝብ ነጸፉ አልባሲሆሙ ውስተ ፍኖት ወካልኣንሂ መተሩ አዕጹቀ እምውስተ ዕፀው ወነጸፉ ውስተ ፍኖት።,Now a large crowd spread their clothes on the road. Others cut palm branches off the trees and spread them on the road. +የሚቀድሙትም ሕዝብ የሚከተሉትም “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ! በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው! ሆሣዕና በአርያም!” እያሉ ይጮኹ ነበር።,ወሕዝብሰ እለ የሐውሩ ቅድሜሁ ወእለሂ ይተልዉ ይጸርሑ ወይብሉ ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር ሆሣዕና በአርአያም።,"The crowds in front of him and behind him shouted, “Hosanna to the Son of David! Blessings on the one who comes in the name of the Lord!Hosanna in the highest!”" +ወደ ኢየሩሳሌምም በገባ ጊዜ መላው ከተማ “ይህ ማን ነው?” ብሎ ተናወጠ።,ወበዊኦ እግዚእ ኢየሱስ ኢየሩሳሌም ተሀውከት ኵላ ሀገር እንዘ ትብል መኑ ውእቱ ዝንቱ።,"And when Jesus entered Jerusalem, the whole city was stirred up. “Who is this?” they asked." +ሕዝቡም “ይህ ከገሊላ ናዝሬት የመጣ ነቢዩ ኢየሱስ ነው፤” አሉ።ጌታችን በቤተ መቅደስ ውስጥ የሚገበያዩትን እንዳባረረ,ወይቤሉ አሕዛብ ዝ ውእቱ ኢየሱስ ነቢይ ዘእምናዝሬት ዘገሊላ።,"The crowds answered, “It’s the prophet Jesus from Nazareth in Galilee.”Cleansing the temple" +ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አስወጣ፤ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም ወንበሮች ገለበጠና,ወቦአ እግዚእ ኢየሱስ ቤተ መቅደስ ወሰደደ ኵሎ እለ ይሠይጡ ወይሣየጡ በቤተ መቅደስ ወገፍትዐ ማእዳቲሆሙ ለመወልጣን ወመናብርቲሆሙ ለእለ ይሠይጡ ርግበ።,Then Jesus went into the temple and threw out all those who were selling and buying there. He pushed over the tables used for currency exchange and the chairs of those who sold doves. +“ ‘ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች፤’ ተብሎ ተጽፎአል፤ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ ጽሑፍ ዘይብል ቤትየሰ ቤተ ጸሎት ይሰመይ ወአንትሙሰ ረሰይክምዎ በኣተ ፈያት ወሰረቅት።በእንተ ዕዉራን ወሐንካሳን,"He said to them, “It’s written, My house will be called a house of prayer. But you’ve made it a hideout for crooks.”" +በመቅደስም ዕውሮችና አንካሶች ወደ እርሱ ቀረቡና ፈወሳቸው።,ወመጽኡ ኀቤሁ ዕዉራን ወሐንካሳን በቤተ መቅደስ ወአሕየዎሙ።,"People who were blind and lame came to Jesus in the temple, and he healed them." +ነገር ግን የካህ���ት አለቆችና ጻፎች ያደረገውን ድንቃ ድንቅ በመቅደስም “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ!” እያሉ የሚጮኹትን ልጆች ባዩ ጊዜ፥ ተቈጥተው,ወሶበ ርእዩ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት መንክረ ዘገብረ ወደቂቅኒ እንዘ ይጸርሑ በቤተ መቅደስ፥ ወይብሉ ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት ኢሐወዞሙ አላ አንጐርጐሩ።,"But when the chief priests and legal experts saw the amazing things he was doing and the children shouting in the temple, “Hosanna to the Son of David!” they were angry." +“እነዚህ የሚሉትን አትሰማምን?” አሉት። ኢየሱስም “እሰማለሁ፤ ‘ከሕፃናትና ከሚጠቡት አፍ ምስጋናን ለራስህ አዘጋጀህ፤’ የሚለውን ቃል ከቶ አላነበባችሁምን?” አላቸው።,ወይቤልዎ ኢትሰምዕኑ ዘይብሉ እሉ ደቂቅ ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ እወ አልቦሁ አመ አንበብክሙ ዘይቤ «እምአፈ ደቂቅ ወሕፃናት አስተዳሎከ ስብሐተ።»,"They said to Jesus, “Do you hear what these children are saying?”“Yes,” he answered. “Haven’t you ever read, From the mouths of babies and infants you’ve arranged praise for yourself?”" +ትቶአቸውም ከከተማ ወደ ቢታንያ ወጣ፤ በዚያም አደረ።ጌታችን የበለሷን ዛፍ እንደረገመ,ወኀደጎሙ ወወፅአ አፍኣ እምሀገር ወቦአ ቢታንያ ወቤተ ህየ።በእንተ በለስ እንተ አልባቲ ፍሬ,Then he left them and went out of the city to Bethany and spent the night there.Cursing the fig tree +በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ።,ወጸቢሖ እንዘ የዐርግ እግዚእ ኢየሱስ ሀገረ ርኅበ።,"Early in the morning as Jesus was returning to the city, he was hungry." +በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና “ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ፤” አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች።,ወርእየ ዕፀ በለስ በፍኖት ወሖረ ኀቤሃ ይንሣእ ፍሬ እምኔሃ ወኢረከበ ውስቴታ ዘእንበለ ቈጽል ባሕቲቱ ወይቤላ ኢይኩን እንከ ፍሬ እምውስቴትኪ ለዓለም ወየብሰት በጊዜሃ ይእቲ በለስ።,"He saw a fig tree along the road, but when he came to it, he found nothing except leaves. Then he said to it, “You’ll never again bear fruit!” The fig tree dried up at once." +ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው “በለሲቱ ያንጊዜውን እንዴት ደረቀች?” ብለው ተደነቁ።,ወርእዮሙ አርዳኢሁ አንከሩ ወይቤሉ እፎ በጊዜሃ የብሰት ዛቲ በለስ።,"When the disciples saw it, they were amazed. “How did the fig tree dry up so fast?” they asked." +ኢየሱስም መልሶ “እውነት እላችኋለሁ፤ እምነት ቢኖራችሁ ባትጠራጠሩም፥ በበለሲቱ እንደ ሆነባት ብቻ አታደርጉም፤ ነገር ግን ይህን ተራራ እንኳ ‘ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር፤’ ብትሉት ይሆናል፤,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ አማን እብለክሙ እመ ብክሙ ሃይማኖት ወኢትናፍቁ አኮ ክመ ዕፀ ባሕቲቶ ዘትገብሩ አላ ለዝንቱ ደብር ለእመ ትብልዎ ተንሥእ ወተወረው ውስተ ባሕር ይከውን ለክሙ።,"Jesus responded, “I assure you that if you have faith and don’t doubt, you will not only do what was done to the fig tree. You will even say to this mountain, ‘Be lifted up and thrown into the lake.’ And it will happen." +አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ፤” አላቸው።ኢየሱስ በማን ሥልጣን እንደሚሠራ መጠየቁ,ወኵሎ ዘሰአልክሙ በጸሎት እንዘ ትትአመኑ ትነሥኡ።ዘከመ ተስእልዎ ካህናት ወረበናት ለእግዚእ ኢየሱስ,"If you have faith, you will receive whatever you pray for.”Jesus’ authority questioned" +ወደ መቅደስም ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሽማግሎች ወደ እርሱ ቀረቡና “በምን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ?” አሉት።,ወበዊኦ ቤተ መቅደስ እንዘ ይሜህር ቀርቡ ኀቤሁ ሊቃነ ካህናት ወመላህቅተ ሕዝብ እንዘ ይብሉ በመባሕተ መኑ ትገብር ዘንተ ወመኑ ወሀበከ ዘንተ ሥልጣነ።,"When Jesus entered the temple, the chief priests and elders of the people came to him as he was teaching. They asked, “What kind of authority do you have for doing these things? Who gave you this authority?”" +ኢየሱስም መልሶ “���ኔ ደግሞ አንዲት ነገር እጠይቃችኋለሁ፤ እናንተም ያችን ብትነግሩኝ እኔ ደግሞ እነዚህን በምን ሥልጣን እንዳደርግ እነግራችኋለሁ፤,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ እሴአለክሙ አነሂ አሐተ ቃለ ወእምከመ ነገርክሙኒ አነሂ አየድዐክሙ በአይ ሥልጣን እገብር ዘንተ።,"Jesus replied, “I have a question for you. If you tell me the answer, I’ll tell you what kind of authority I have to do these things." +የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረች? ከሰማይ ወይስ ከሰው?” አላቸው። እነርሱም እርስ በርሳቸው ሲነጋገሩ “ ‘ከሰማይ’ ብንል ‘እንኪያስ ስለ ምን አላመናችሁበትም?’ ይለናል፤,ጥምቀቱ ለዮሐንስ እምአይቴ ውእቱ እምሰማይኑ ወሚመ እምሰብእ ወኀለዩ በበይናቲሆሙ ወይቤሉ እመ ንብሎ እምሰማይ ይብለነ በእፎኬ ዘኢአመንክምዎ።,"Where did John get his authority to baptize? Did he get it from heaven or from humans?”They argued among themselves, “If we say ‘from heaven,’ he’ll say to us, ‘Then why didn’t you believe him?’" +‘ከሰው’ ግን ብንል፥ ዮሐንስን ሁሉም እንደ ነቢይ ያዩታልና ሕዝቡን እንፈራለን” አሉ።,ወእመሂ ንብሎ እምሰብእ ንፈርሆሙ ለሕዝብ እስመ ከመ ነቢይ ይሬእይዎ ለዮሐንስ።,"But we can’t say ‘from humans’ because we’re afraid of the crowd, since everyone thinks John was a prophet.”" +ለኢየሱስም መልሰው “አናውቅም” አሉት። እርሱም ደግሞ “እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ አልነግራችሁም፤” አላቸው።ስለ ሁለቱ ወንድማማቾች ምሳሌ,ወአውሥእዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይቤልዎ ኢነአምር ወይቤሎሙ ውእቱኒ አነሂ ኢያየድዐክሙ በአይ ሥልጣን እገብር ዘንተ።ምሳሌ በእንተ ክልኤቱ አኀው,"Then they replied, “We don’t know.”Jesus also said to them, “Neither will I tell you what kind of authority I have to do these things.Parable of two sons" +“ነገር ግን ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት፤ ወደ አንደኛው ቀርቦ ‘ልጄ ሆይ! ዛሬ ሂድና በወይኔ አትክልት ሥራ፤’ አለው።,ወምንተ ትብሉ አሐዱ ብእሲ ቦቱ ክልኤቱ ደቂቅ አኀው ወይቤሎ ለቀዳማዊ ወልድየ ሑር ተቀነይ ዮም ውስተ ዐጸደ ወይንየ።,"“What do you think? A man had two sons. Now he came to the first and said, ‘Son, go and work in the vineyard today.’" +እርሱም መልሶ ‘አልወድም፤’ አለ፤ ኋላ ግን ተጸጸተና ሄደ።,ወአውሥአ ወይቤ ኦሆ እግዚእየ ወኢሖረ።,"“‘No, I don’t want to,’ he replied. But later he changed his mind and went." +ወደ ሁለተኛውም ቀርቦ እንዲሁ አለው እርሱም መልሶ ‘እሺ ጌታዬ፤’ አለ፤ ነገር ግን አልሄደም።,ወለካልኡኒ ዘይንእስ ይቤሎ ከማሁ ወአውሥአ ወይቤ እንብየ ወእምድኅረዝ ነስሐ ወሖረ።,"“The father said the same thing to the other son, who replied, ‘Yes, sir.’ But he didn’t go." +ከሁለቱ የአባቱን ፈቃድ ያደረገ ማን ነው?” “ፊተኛው” አሉት። ኢየሱስ እንዲህ አላቸው “እውነት እላችኋለሁ፥ ቀራጮችና ጋለሞቶች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በመግባት ይቀድሙአችኋል።,መኑ እንከ እምክልኤሆሙ ዘገብረ ፈቃደ አቡሁ ወይቤልዎ ደኃራዊ ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አማን እብለክሙ ከመ ኃጥኣን ወመጸብሓን ወዘማውያን ይቀድሙክሙ በዊአ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር።,"“Which one of these two did his father’s will?”They said, “The first one.”Jesus said to them, “I assure you that tax collectors and prostitutes are entering God’s kingdom ahead of you." +ዮሐንስ በጽድቅ መንገድ መጥቶላችሁ ነበርና፤ አላመናችሁበትም፤ ቀራጮችና ጋለሞቶች ግን አመኑበት፤ እናንተም ይህን አይታችሁ ታምኑበት ዘንድ በኋላ ንስሐ አልገባችሁም።የወይኑ እርሻ ገበሬሞች ምሳሌ,እስመ መጽአ ኀቤክሙ ዮሐንስ በፍኖተ ጽድቅ ወኢአመንክምዎ ወመጸብሓንሰ ወዘማውያን አምንዎ ወአንትሙሰ ርእየክሙሂ ኢነሳሕክሙ ጥቀ ድኅረ ለአሚን ቦቱ።ምሳሌ በእንተ ዐጸደ ወይን,"For John came to you on the righteous road, and you didn’t believe him. But tax collectors and prostitutes believed him. Yet even after you saw this, you didn’t change your hearts and lives and you didn’t believe him.Parable of the tenant farmers" +“ሌላ ምሳሌ ስሙ። የወይን አትክልት የተከለ ባለቤት ሰው ነበረ፤ ቅጥርም ቀጠረለት፤ መጥመቂያም ማሰለት፤ ግንብም ሠራና ለገበሬዎች አከራይቶ ወደ ሌላ አገር ሄደ።,ወይቤሎሙ ካእልተ ምሳሌ ስምዑ ብእሲ በዓለ ቤት ተከለ ዐጸደ ወይን ወገብረ ሎቱ ጸቈነ ወከረየ ውስቴቱ ምክያደ ወሐነጸ ማኅፈደ ወወሀቦሙ ለዐቀብት ወነገደ።,"“Listen to another parable. There was a landowner who planted a vineyard. He put a fence around it, dug a winepress in it, and built a tower. Then he rented it to tenant farmers and took a trip." +የሚያፈራበትም ጊዜ ሲቀርብ፥ ፍሬውን ሊቀበሉ ባሮቹን ወደ ገበሬዎች ላከ።,ወአመ በጽሐ ጊዜ ፍሬሁ ፈነወ አግብርቲሁ ኀበ ዐቀብት ከመ ያምጽኡ ሎቱ እምፍሬ ወይኑ።,"When it was time for harvest, he sent his servants to the tenant farmers to collect his fruit." +ገበሬዎቹም ባሮቹን ይዘው አንዱን ደበደቡት፤ አንዱንም ገደሉት፤ ሌላውንም ወገሩት።,ወአኀዝዎሙ እሉ ዐቀብት ለአግብርቲሁ ቦ ዘቀሠፉ ወቦ ዘወገሩ ወቦ ዘቀተሉ።,"But the tenant farmers grabbed his servants. They beat some of them, and some of them they killed. Some of them they stoned to death." +ደግሞ ከፊተኞች የሚበዙ ሌሎች ባሮችን ላከ፤ እንዲሁም አደረጉባቸው።,ወእምዝ ፈነወ ካልኣነ አግብርተ እለ ይበዝኁ እምቀደምት ወኪያሆሙኒ ከማሆሙ ረሰይዎሙ።,"“Again he sent other servants, more than the first group. They treated them in the same way." +በኋላ ግን ‘ልጄንስ ያፍሩታል፤’ ብሎ ልጁን ላከባቸው።,ወድኅረ ፈነወ ኀቤሆሙ ወልዶ እንዘ ይብል የኀፍርዎ ለወልድየሰ።,"Finally he sent his son to them. ‘They will respect my son,’ he said." +ገበሬዎቹ ግን ልጁን ባዩ ጊዜ እርስ በርሳቸው ‘ወራሹ ይህ ነው፤ ኑ፤ እንግደለውና ርስቱን እናግኝ፤’ ተባባሉ።,ወሶበ ርእይዎ እሉ ዐቀብት ለወልዱ ይቤሉ በበይናቲሆሙ ነዋ ዝ ውእቱ ወራሲሁ ንዑ ንቅትሎ ወንርከብ ርስቶ።,"“But when the tenant farmers saw the son, they said to each other, ‘This is the heir. Come on, let’s kill him and we’ll have his inheritance.’" +ይዘውም ከወይኑ አትክልት አወጡና ገደሉት።,ወነሥእዎ ወአውፅእዎ አፍኣ እምዐጸደ ወይን ወቀተልዎ።,"They grabbed him, threw him out of the vineyard, and killed him." +እንግዲህ የወይኑ አትክልት ጌታ በሚመጣ ጊዜ በእነዚህ ገበሬዎች ምን ያደርግባቸዋል?”,ወአመ መጽአ በዓለ ዐጸደ ወይን ምንተ እንከ ይሬስዮሙ ለእሉ ዐቀብት።,"“When the owner of the vineyard comes, what will he do to those tenant farmers?”" +እነርሱም “ክፉዎችን በክፉ ያጠፋቸዋል፤ የወይኑንም አትክልት ፍሬውን በየጊዜው ለሚያስረክቡ ለሌሎች ገበሬዎች ይሰጠዋል፤” አሉት።,ወይቤልዎ በእኪት ይቀትሎሙ ለእኩያን ወወይኖሂ ይሁብ ለካልኣን ዐቀብት እለ ይሁብዎ ፍሬሁ በበጊዜሁ።,"They said, “He will totally destroy those wicked farmers and rent the vineyard to other tenant farmers who will give him the fruit when it’s ready.”" +ኢየሱስ እንዲህ አላቸው“ ‘ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ የማዕዘን ራስ ሆነ፤ይህም ከጌታ ዘንድ ሆነ፤ ለዐይኖቻችንም ድንቅ ነው፤’የሚለውን ከቶ በመጽሐፍ አላነበባችሁምን?,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ አልቦሁ አመ አንበብክሙ ውስተ መጻሕፍት «እብን እንተ መነንዋ ነደቅት ይእቲ ኮነት ውስተ ርእሰ ማዕዘንት እምኀበ እግዚአብሔር ኮነት ዛቲ ወነካር ይእቲ ለአዕይንቲነ።»,"Jesus said to them, “Haven’t you ever read in the scriptures, The stone that the builders rejected has become the cornerstone. The Lord has done this, and it’s amazing in our eyes?" +ስለዚህ እላችኋለሁ፥ የእግዚአብሔር መንግሥት ከእናንተ ትወሰዳለች፤ ፍሬዋንም ለሚያደርግ ሕዝብ ትሰጣለች።,በእንተ ዝንቱ እብለክሙ ከመ ትትሀየድ እምኔክሙ መንግሥተ እግዚአብሔር ወትትወሀብ ለካልኣን እለ ይገብሩ ፍሬሃ።,"Therefore, I tell you that God’s kingdom will be taken away from you and will be given to a people who produce its fruit." +በዚህም ድን���ይ ላይ የሚወድቅ ይቀጠቀጣል፤ ድንጋዩ ግን የሚወድቅበትን ሁሉ ይፈጨዋል።”,ወዘሰ ወድቀ ዲበ ይእቲ እብን ይትቀጠቀጥ ወለዘሂ ወድቀት ዲቤሁ ተሐርጾ።,Whoever falls on this stone will be crushed. And the stone will crush the person it falls on.” +የካህናት አለቆችና ፈሪሳውያንም ምሳሌዎቹን ሰምተው ስለ እነርሱ እንደ ተናገረ አስተዋሉ፤,ወሰሚዖሙ ሊቃነ ካህናት ወፈሪሳውያን ምሳልያቲሁ አእመሩ ከመ በእንቲኣሆሙ ይብል፤,"Now when the chief priests and the Pharisees heard the parable, they knew Jesus was talking about them." +ሊይዙትም ሲፈልጉት ሳሉ ሕዝቡ እንደ ነቢይ ስላዩት ፈሩአቸው።,ወእንዘ ይፈቅዱ የአኀዝዎ ፈርህዎሙ ለሕዝብ እስመ ከመ ነቢይ ውእቱ በኀቤሆሙ።,"They were trying to arrest him, but they feared the crowds, who thought he was a prophet." +ኢየሱስም መለሰ ደግሞም በምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ዳግመ ወተናገረ በምሳሌ እንዘ ይብል።,Jesus responded by speaking again in parables: +“መንግሥተ ሰማያት ለልጁ ሰርግ ያደረገ ንጉሥን ትመስላለች።,ትመስል መንግሥተ ሰማያት ብእሴ ንጉሠ ዘገብረ ከብካበ ለወልዱ።,“The kingdom of heaven is like a king who prepared a wedding party for his son. +የታደሙትንም ወደ ሰርጉ ይጠሩ ዘንድ ባሮቹን ላከ፤ ሊመጡም አልወደዱም።,ወፈነወ አግብርቲሁ ይጸውዕዎሙ ለእለ ተዐሠሩ ውስተ ከብካብ ወአበዩ መጺአ።,He sent his servants to call those invited to the wedding party. But they didn’t want to come. +ደግሞ ሌሎችን ባሮች ልኮ ‘የታደሙትን እነሆ፥ ድግሴን አዘጋጀሁ፤ ኮርማዎቼና የሰቡት ከብቶቼ ታርደዋል፤ ሁሉም ተዘጋጅቶአል፤ ወደ ሰርጉ ኑ፤ በሉአቸው፤’ አለ።,ወዳግመ ፈነወ ካልኣነ አግብርተ እንዘ ይብል በልዎሙ ለእለ ዐሠርናሆሙ ናሁ ምሳሕየ አስተዳሎኩ ወጠባሕኩ መጋዝእትየ ወአስዋርየ ወኵሉ ድልው ንዑ ውስተ ከብካብየ።,"Again he sent other servants and said to them, ‘Tell those who have been invited,“Look, the meal is all prepared. I’ve butchered the oxen and the fattened cattle. Now everything’s ready. Come to the wedding party!”’" +እነርሱ ግን ቸል ብለው አንዱ ወደ እርሻው፥ ሌላውም ወደ ንግዱ ሄደ፤,ወእሙንቱሰ ተሀየዩ ወኀለፉ ቦ ዘሖረ ውስተ ገራህቱ ወቦ ዘሖረ ውስተ ንግዱ ወቦ ዘሖረ ውስተ ዐጸደ ወይኑ።,"But they paid no attention and went away—some to their fields, others to their businesses." +የቀሩትም ባሮቹን ይዘው አንገላቱአቸው፤ ገደሉአቸውም።,ወእለሰ ተርፉ አኀዝዎሙ ለአግብርቲሁ ወቀተልዎሙ ወኪያሁኒ ጸዐልዎ።,"The rest of them grabbed his servants, abused them, and killed them." +ንጉሡም ተቈጣ፤ ጭፍሮቹንም ልኮ እነዚያን ገዳዮች አጠፋ፤ ከተማቸውንም አቃጠለ።,ወሰሚዖ ንጉሥ ተምዐ ወፈነወ ሐራሁ ይቅትልዎሙ ለእልክቱ ቀተልት ወቀተልዎሙ ወሀገሮሙኒ አውዐዩ።,“The king was angry. He sent his soldiers to destroy those murderers and set their city on fire. +በዚያን ጊዜ ባሮቹን ‘ሰርጉ ተዘጋጅቶአል፤ ነገር ግን የታደሙት የማይገባቸው ሆኑ፤,ወእምዝ ይቤሎሙ ለአግብርቲሁ ከብካብየሰ ድልው ውእቱ ወባሕቱ ኢደለዎሙ ለእለ ዐሠርናሆሙ።,"Then he said to his servants, ‘The wedding party is prepared, but those who were invited weren’t worthy." +እንግዲህ ወደ መንገድ መተላለፊያ ሄዳችሁ ያገኛችሁትን ሁሉ ወደ ሰርጉ ጥሩ፤’ አለ።,ሑሩኬ እንከ ውስተ መራሕብት ወአናቅጽ ወኵሎ ዘረከብክሙ ጸውዑ ውስተ ከብካብ።,"Therefore, go to the roads on the edge of town and invite everyone you find to the wedding party.’" +እነዚያም ባሮች ወደ መንገድ ወጥተው ያገኙትን ሁሉ ክፉዎችንም በጎዎችንም ሰበሰቡ፤ የሰርጉንም ቤት ተቀማጮች ሞሉት።,ወወፂኦሙ እሙንቱ አግብርት ውስተ ፍናው አስተጋብኡ ኵሎ ዘረከቡ እኩያነ ወኄራነ ወመልአ ቤተ በዓል እምእለ ይረፍቁ።,"“Then those servants went to the roads and gathered everyone they found, both evil and good. The wedding party was full of guests." +“ንጉሡም የተቀመጡትን ለማየት በገባ ጊዜ በዚያ የሰርግ ልብስ ያለበሰ አንድ ሰው አየና ‘ወዳጄ ሆይ!,ወበዊኦ ንጉሥ ይርአዮሙ ለእለ ይረፍቁ ረከበ በህየ ብእሴ ዘኢለብሰ ልብሰ መርዓ።,"Now when the king came in and saw the guests, he spotted a man who wasn’t wearing wedding clothes." +የሰርግ ልብስ ሳትለብስ እንዴት ወደዚህ ገባህ?’ አለው እርሱም ዝም አለ።,ወይቤሎ ካልእየ እፎ ቦእከ ዝየ ዘእንበለ ትልበስ ልብሰ መርዓ ወተፈፅመ ውእቱ ብእሲ።,"He said to him, ‘Friend, how did you get in here without wedding clothes?’ But he was speechless." +በዚያን ጊዜ ንጉሡ አገልጋዮቹን ‘እጁንና እግሩን አስራችሁ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል፤’ አለ።,ወእምዝ አዘዞሙ ንጉሥ ለአግብርቲሁ ይእስርዎ እደዊሁ ወእገሪሁ ወያውፅእዎ ውስተ ጸናፌ ጽልመት ኀበ ሀሎ ብካይ ወሐቅየ ስነን።,"Then the king said to his servants, ‘Tie his hands and feet and throw him out into the farthest darkness. People there will be weeping and grinding their teeth.’" +የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።”ለቄሳር ግብር ስለመክፈል,እስመ ብዙኃን እሙንቱ ጽዉዓን ወኅዳጣን ኅሩያን።ዘከመ ይደሉ ውሂበ ጸባሕት,"“Many people are invited, but few people are chosen.”Question about taxes" +ስለዚህ ፈሪሳውያን ሄዱና እንዴት አድርገው በነገር እንዲያጠምዱት ተማከሩ።,ወእምዝ ወፂኦሙ ፈሪሳውያን ተማከሩ ላዕለ እግዚእ ኢየሱስ ከመ ያስሕትዎ በቃሉ።,Then the Pharisees met together to find a way to trap Jesus in his words. +ደቀ ዛሙርታቸውንም ከሄሮድስ ወገን ጋር ላኩበት፤ እነርሱም “መምህር ሆይ! እውነተኛ እንደ ሆንህ በእውነትም የእግዚአብሔርን መንገድ እንድታስተምር እናውቃለን፤ ለማንምም አታደላም፤ የሰውን ፊት አትመለከትምና፤,ወፈነዉ ኀቤሁ አርዳኢሆሙ ምስለ ሰብአ ሄሮድስ ወይቤልዎ ሊቅ ነአምር ከመ ራትዕ አንተ ወበጽድቅ ትሜህር ፍኖተ እግዚአብሔር ወኢተሐስብ መነሂ ወኢታደሉ ለገጸ ሰብእ።,"They sent their disciples, along with the supporters of Herod, to him. “Teacher,” they said, “we know that you are genuine and that you teach God’s way as it really is. We know that you are not swayed by people’s opinions, because you don’t show favoritism." +እንግዲህ ምን ይመስልሃል? ንገረን ለቄሳር ግብር መስጠት ተፈቅዶአልን ወይስ አልተፈቀደም?” አሉት።,ንግረነኬ እንከ ዘይረትዕ ምንተ ትብል ይከውንሁ ውሂበ ጸባሕተ ዲናር ለቄሳር ወሚመ ኢይከውንኑ።,So tell us what you think: Does the Law allow people to pay taxes to Caesar or not?” +ኢየሱስም ክፋታቸውን አውቆ “እናንተ ግብዞች፥ ስለ ምን ትፈትኑኛላችሁ?,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ እከዮሙ ወይቤሎሙ ለምንት ታሜክሩኒ ኦ መደልዋን።,"Knowing their evil motives, Jesus replied, “Why do you test me, you hypocrites?" +የግብሩን ብር አሳዩኝ፤” አለ። እነርሱም ዲናር አመጡለት።,አርእዩኒ አላደ ዲናሩ ወአምጽኡ ሎቱ ዲናረ።,Show me the coin used to pay the tax.” And they brought him a denarion. +እርሱም “ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት?” አላቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ዘመኑ ዝንቱ መልክዑ ወጽሕፈቱ።,“Whose image and inscription is this?” he asked. +“የቄሳር ነው፤” አሉት። በዚያን ጊዜ “እንኪያስ የቄሣርን ለቄሣር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ፤” አላቸው።,ወይቤልዎ ዘቄሳር ወይቤሎሙ ሀቡ ዘቄሳር ለቄሳር ወዘእግዚአብሔር ለእግዚአብሔር።,"“Caesar’s,” they replied.Then he said, “Give to Caesar what belongs to Caesar and to God what belongs to God.”" +ይህንም ሰምተው ተደነቁ፤ ትተውትም ሄዱ።ስለ ትንሣኤ ሙታን የቀረበ ጥያቄ,ወሰሚዖሙ አንከሩ ወኀደግዎ ወኀለፉ።በእንተ ሰዱቃውያን እለ ይብሉ አልቦ ትንሣኤ ምዉታን,"When they heard this they were astonished, and they departed.Question about resurrection" +በዚያን ቀን “ትንሣኤ ሙታን የለም፤” የሚሉ ሰዱቃውያን ወደ እርሱ ቀረቡ፤,ወበይእቲ ዕለት መጽኡ ኀቤሁ ሰዱቃውያን እለ ይብሉ አልቦ ትንሣኤ ምዉታን።,"That same day Sadducees, who deny that there is a resurrection, came to Jesus." +እንዲህም ብለው ጠየቁት “መምህር ሆይ! ሙሴ ‘አንድ ሰው ልጅ ሳይወልድ ሲሞት ወንድሙ ሚስቱን አግብቶ ለወንድሙ ዘር ይተካ፤’ አለ።,ወተስእልዎ እንዘ ይብሉ ኦ ሊቅ ሙሴ ጸሐፈ ለነ እመቦ ብእሲ ዘሞተ እኁሁ እንዘ አልቦ ውሉድ ያውስባ ለብእሲተ እኁሁ ወያቅም ዘርዐ ለእኁሁ።,"They asked, “Teacher, Moses said, If a man who doesn’t have children dies, his brother must marry his wife and produce children for his brother." +ሰባት ወንድማማች በእኛ ዘንድ ነበሩ፤ ፊተኛውም ሚስት አግብቶ ሞተ፤ ዘርም ስለሌለው ሚስቱን ለወንድሙ ተወለት፤,ሀለዉ እንከ ኀቤነ ሰብዐቱ አኀው ወዘይልህቅ አውሰበ ብእሲተ ወሞተ እንዘ አልቦ ውሉድ ወኀደገ ብእሲቶ ለእኁሁ።,"Now there were seven brothers among us. The first one married, then died. Because he had no children he left his widow to his brother." +እንዲሁ ደግሞ ሁለተኛው ሦስተኛውም፥ እስከ ሰባተኛው ድረስ።,ወከማሁ ካልኡኒ ወሣልሱኒ እስከ ሰብዐቲሆሙ።,"The same thing happened with the second brother and the third, and in fact with all seven brothers." +ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ሞተች።,ወድኅረ ኵሎሙ ሞተት ይእቲ ብእሲት።,"Finally, the woman died." +ሁሉ አግብተዋታልና በትንሣኤ ቀን ከሰባቱ ለማናቸው ሚስት ትሆናለች?”,ወአመ ይትነሥኡ እንከ ምዉታን ለመኑ እምሰብዐቲሆሙ ትከውን ብእሲተ እስመ ኵሎሙ አውሰብዋ።,"At the resurrection, which of the seven brothers will be her husband? They were all married to her.”" +ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው መጻሕፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ትስታላችሁ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ስሕትክሙ በኢያእምሮ መጻሕፍት ወኢኀይለ እግዚአብሔር።,"Jesus responded, “You are wrong because you don’t know either the scriptures or God’s power." +በትንሣኤስ እንደ እግዚአብሔር መላእክት በሰማይ ይሆናሉ እንጂ አያገቡም አይጋቡምም።,አመሰ የሐይዉ ምዉታን ኢያወስቡ ወኢይተዋሰቡ አላ ከመ መላእክተ እግዚአብሔር በሰማያት እሙንቱ።,"At the resurrection people won’t marry nor will they be given in marriage. Instead, they will be like angels from God." +-,ወበእንተ ትንሣኤ ምዉታንሰ ኢያንበብክሙኑ ዘተብህለ ለክሙ እምኀበ እግዚአብሔር ዘይቤ።,"As for the resurrection of the dead, haven’t you read what God told you," +ስለ ትንሣኤ ሙታን ግን ‘እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ፤’ የሚል ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ እናንተ የተባለውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም።”,«አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላከ አብርሃም ወአምላከ ይስሐቅ ወአምላከ ያዕቆብ» ኢኮነኬ አምላከ ምዉታን አላ አምላከ ሕያዋን ውእቱ።,"I’m the God of Abraham, the God of Isaac, and the God of Jacob? He isn’t the God of the dead but of the living.”" +ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።ከሁሉ ስለሚበልጠው ትእዛዝ,ወሰሚዖሙ ሕዝብ አንከሩ ምህሮቶ።በእንተ ዐባይ ትእዛዝ,"Now when the crowd heard this, they were astonished at his teaching.Great commandment" +ፈሪሳውያንም ሰዱቃውያንን ዝም እንዳሰኛቸው በሰሙ ጊዜ አብረው ተሰበሰቡ።,ወሰሚዖሙ ፈሪሳውያን ከመ ፈፀሞሙ ለሰዱቃውያን ተጋብኡ ኀቤሁ ኅቡረ።,"When the Pharisees heard that Jesus had left the Sadducees speechless, they met together." +ከእነርሱም አንድ ሕግ አዋቂ ሊፈትነው,ወተስእሎ እምውስቴቶሙ አሐዱ ጸሓፌ ሀገር እንዘ ያሜክሮ።,"One of them, a legal expert, tested him." +“መምህር ሆይ! ከሕግ ማናቸይቱ ትእዛዝ ታላቅ ናት?” ብሎ ጠየቀው።,ኦ ሊቅ አይኑ ትእዛዝ የዐቢ በውስተ ኦሪት።,"“Teacher, what is the greatest commandment in the Law?”" +ኢየሱስም እንዲህ አለው “ ‘ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።’,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ «አፍቅሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ በኵሉ ልብከ ወበኵሉ ነፍስከ ወበኵሉ ኀይልከ ወበኵሉ ኅሊናከ።»,"He replied, “You must love the Lord your God with all your heart, with all your being, and with all your mind." +ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።,ዛቲ ትእዛዝ ዐባይ ወቀዳሚት።,This is the first and greatest commandment. +ሁለተኛይቱም ይህችን ትመስላለች፥ እርስዋም ‘ባልንጀራህን እንደ ነፍስህ ውደድ፤’ የምትለው ናት።,ወካልእታሂ እንተ ትመስላ «አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስከ።»,And the second is like it: You must love your neighbor as you love yourself. +በእነዚህ በሁለቱ ትእዛዛት ሕጉም ሁሉ ነቢያትም ተሰቅለዋል።”ስለ መሲሕ የቀረበ ጥያቄ,በእላ ክልኤቲ ትእዛዛት ተሰቅሉ ኵሉ ኦሪት ወነቢያት።ዘከመ ተስእሎሙ ለፈሪሳውያን,All the Law and the Prophets depend on these two commands.”Question about David’s son +-,ወእንዘ ጉቡኣን ፈሪሳውያን ተስእሎሙ እግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይብል።,"Now as the Pharisees were gathering, Jesus asked them," +ፈሪሳውያንም ተሰብስበው ሳሉ፥ ኢየሱስ “ስለ ክርስቶስ ምን ይመስላችኋል? የማንስ ልጅ ነው?” ብሎ ጠየቃቸው። “የዳዊት ልጅ ነው፤” አሉት።,ምንተ ትብሉ በእንተ ክርስቶስ ወልደ መኑ ውእቱ።,"“What do you think about the Christ? Whose son is he?”“David’s son,” they replied." +-,ወይቤልዎ ወልደ ዳዊት።,"He said, “Then how is it that David, inspired by the Holy Spirit, called him Lord when he said," +እርሱም “እንኪያስ ዳዊት‘ጌታ ጌታዬን “ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ፤” አለው፤’ሲል እንዴት በመንፈስ ጌታ ብሎ ይጠራዋል?,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ እፎ እንከ ለሊሁ ዳዊት በመንፈስ ቅዱስ ይቤ «ይቤሎ እግዚእ ለእግዚእየ ንበር በየማንየ እስከ አገብኦሙ ለጸላእትከ ታሕተ መከየደ እገሪከ።»,"The Lord said to my lord, ‘Sit at my right side until I turn your enemies into your footstool’?" +ዳዊትስ ጌታ ብሎ ከጠራው፥ እንዴት ልጁ ይሆናል?” አላቸው።,ዘለሊሁ እንከ ዳዊት እግዚእየ ይቤሎ እፎ እንከ ይከውኖ ወልዶ።,"If David calls him Lord, how can he be David’s son?”" +አንድም ቃል ስንኳ ይመልስለት ዘንድ የተቻለው የለም፤ ከዚያ ቀንም ጀምሮ ወደ ፊት ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።,ወአልቦ ዘክህለ አውሥኦቶ ቃለ፥ ወአልቦ ዘተኀበለ ይሰአሎ ምንተኒ እምይእቲ ዕለት።,Nobody was able to answer him. And from that day forward nobody dared to ask him anything. +በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለሕዝቡና ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ ብሎ ነገራቸው,ወእምዝ ነገሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ለሕዝብ ወለአርዳእሁ እንዘ ይብል።,"Then Jesus spoke to the crowds and his disciples," +“ጻፎችና ፈሪሳውያን በሙሴ ወንበር ተቀምጠዋል።,ዲበ መንበረ ሙሴ ነበሩ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን።,“The legal experts and the Pharisees sit on Moses’ seat. +ስለዚህ ያዘዙአችሁን ሁሉ አድርጉ፤ ጠብቁትም፤ ነገር ግን እየተናገሩ አያደርጉትምና እንደ ሥራቸው አታድርጉ።,ኵሎ ዘመሀሩክሙ ግበሩ ወዕቀቡ ወዘከመ ምግባሮሙሰ ኢትግበሩ እስመ እሙንቱ ዘይሜህሩ ለሰብእ ኢይገብሩ።,"Therefore, you must take care to do everything they say. But don’t do what they do." +ከባድና አስቸጋሪ ሸክም ተብትበው በሰው ትከሻ ይጭናሉ፤ እነርሱ ግን በጣታቸው ስንኳ ሊነኩት አይወዱም።,ወየአስሩ ጾረ ዐቢየ ወክቡደ ወያሰክምዎ ለሰብእ ዲበ መትከፍቱ ወለሊሆሙሰ ኢይለክፍዎ ጥቀ በአጽባዕቶሙ።,"For they tie together heavy packs that are impossible to carry. They put them on the shoulders of others, but are unwilling to lift a finger to move them." +ለሰውም እንዲታዩ ሥራቸውን ሁሉ ያደርጋሉ፤ ስለዚህ አሽንክታባቸውን ያሰፋሉ፤ ዘርፉንም ያስረዝማሉ፤,ወኵሎ ምግባሮሙ ዘይገብሩ ለዐይነ ሰብእ ይገብሩ ወይሰፍሑ ኵርበታቲሆሙ ወያዐብዩ አዝፋረ አልባሲሆሙ።,"Everything they do, they do to be noticed by others. They make extra-wide prayer bands for their arms and long tassels for their clothes." +በግብዣም የከበሬታ ስፍራ፥ በምኵራብም የከበሬታ ወንበር፥,ወያፈቅሩ ርእሰ ምርፋቃት በውስተ ምሳሐት ወነቢረ ፍጽም በውስተ አዕዋዳት።,They love to sit in places of honor at banquets and in the synagogues. +በገበያም ሰላምታና ‘መምህር ሆይ! መምህር ሆይ!’ ተብለው እንዲጠሩ ይወዳሉ።,ወተአምኆ በውስተ ምሥያጣት ከመ ይበሎሙ ሰብእ መምህራነ።,They love to be greeted with honor in the markets and to be addressed as ‘Rabbi.’ +እናንተ ግን ‘መምህር’ ተብላችሁ አትጠሩ፤ መምህራችሁ አንድ ስለ ሆነ እናንተም ሁላችሁ ወንድማማች ናችሁ።,አንትሙሰኬ ኢትሰመዩ መምህረ በዲበ ምድር እስመ አሐዱ ውእቱ መምህርክሙ ወአንትሙሰ አኀው ኵልክሙ።,"“But you shouldn’t be called Rabbi, because you have one teacher, and all of you are brothers and sisters." +አባታችሁ አንዱ እርሱም የሰማዩ ነውና በምድር ላይ ማንንም ‘አባት’ ብላችሁ አትጥሩ።,ወኢትረስዩ አበ በዲበ ምድር እስመ አሐዱ ውእቱ አቡክሙ ሰማያዊ።,"Don’t call anybody on earth your father, because you have one Father, who is heavenly." +ሊቃችሁ አንድ እርሱም ክርስቶስ ነውና ‘ሊቃውንት’ ተብላችሁ አትጠሩ።,ወኢትስምዩ እግዚአ በዲበ ምድር እስመ አሐዱ ውእቱ እግዚእክሙ ክርስቶስ።,"Don’t be called teacher, because Christ is your one teacher." +ከእናንተም የሚበልጠው አገልጋያችሁ ይሆናል።,ወባሕቱ ዘይልህቀክሙ ይኩንክሙ ላእከ።,But the one who is greatest among you will be your servant. +ራሱን ከፍ የሚያደርግ ሁሉ ይዋረዳል፤ ራሱንም የሚያዋርድ ሁሉ ከፍ ይላል።,እስመ ዘአዕበየ ርእሶ የኀሥር ወዘአትሐተ ርእሶ ይከብር።,All who lift themselves up will be brought low. But all who make themselves low will be lifted up.Condemnation of the legal experts and the Pharisees +“እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን! መንግሥተ ሰማያትን በሰው ፊት ስለምትዘጉ ወዮላችሁ፤ እናንተ አትገቡም፤ የሚገቡትንም እንዳይገቡ ትከለክላላችሁ።,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን መደልዋን እስመ ትበልዑ አብያተ መበለታት በምክንያተ አንኆ ጸሎትክሙ ወበእንተ ዝንቱ ትረክቡ ኵነኔ ፈድፋደ።,"“How terrible it will be for you legal experts and Pharisees! Hypocrites! You shut people out of the kingdom of heaven. You don’t enter yourselves, and you won’t allow those who want to enter to do so." +እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን! በጸሎት ርዝመት እያመካኛችሁ የመበለቶችን ቤት ስለምትበሉ፥ ወዮላችሁ፤ ስለዚህ የባሰ ፍርድ ትቀበላላችሁ።,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን መደልዋን እስመ ተዐጽዉ መንግሥተ ሰማያት ቅድመ ገጹ ለሰብእ አንትሙሂ ኢትበውኡ ወለእለሂ ይበውኡ ትከልእዎሙ በዊአ።, +እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን! አንድ ሰው ልታሳምኑ በባሕርና በደረቅ ስለምትዞሩ፥ በሆነም ጊዜ ከእናንተ ይልቅ ሁለት እጥፍ የባሰ የገሃነም ልጅ ስለምታደርጉት፥ ወዮላችሁ።,አሌ ለክሙ ጸሐፍት፥ ወፈሪሳውያን መደልዋን እስመ ተዐውዱ ባሕረ ወየብሰ ከመ ታጥምቁ አሐደ ፈላሴ ወተጠሚቆ ትሬስይዎ ካዕበተክሙ ወልደ ገሃነም።,"“How terrible it will be for you, legal experts and Pharisees! Hypocrites! You travel over sea and land to make one convert. But when they’ve been converted, they become twice the child of hell you are." +“እናንተ ‘ማንም በቤተ መቅደስ የሚምል ምንም የለበትም፤ ማንም በቤተ መቅደስ ወርቅ የሚምል ግን በመሐላው ይያዛል፤’ የምትሉ፥ ዕውሮች መሪዎች፥ ወዮላችሁ።,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን አምርሕተ ዕዉራን እለ ትብሉ ዘመሐለ በቤተ መቅደስ ኢይጌጊ ወዘሰ መሐለ በወርቀ ቤተ መቅደስ ይጌጊ።,"“How terrible it will be for you blind guides who say, ‘If people swear by the temple, it’s nothing. But if people swear by the gold in the temple, they are obligated to do what they swore.’" +እናንተ ደንቆሮዎችና ዕውሮች! ማናቸው ይበልጣል? ወርቁ ነውን? ወይስ ወርቁን የቀደሰው ቤተ መቅደስ?,ኦ አብዳን ወዕዉራን አይኑ የዐቢ ወርቅኑ ወሚመ ቤተ መቅደስ አኮኑ ቤተ መቅደስ ዘይቄድሶ ለወርቅ።,"You foolish and blind people! Which is greater, the gold or the temple that makes the gold holy?" +ደግማችሁም ‘ማንም በመሠዊያው የሚምል ምንም የለበትም፤ ማንም በላዩ ባለው መባ የሚምል ግን በመሐላው ይያዛል፤’ ትላላችሁ።,ዘሰ መሐለ በምሥዋዕ ኢይጌጊ ትብሉ ወዘሰ መሐለ በጽንሓሕ ዘላዕሌሁ ይጌጊ ትብሉ።,"You say, ‘If people swear by the altar, it’s nothing. But if they swear by the gift on the altar, they are obligated to do what they swore.’" +እናንተ ደንቆሮዎችና ዕውሮች! ማናቸው ይበልጣል? መባው ነውን? ወይስ መባውን የሚቀድሰው መሠዊያው?,ኦ አብዳን ወዕዉራን አይኑ የዐቢ ጽንሓሕኑ ወሚመ ምሥዋዕ አኮኑ ምሥዋዕ ዘይቄድሶ ለውእቱ ጽንሓሕ።,"You blind people! Which is greater, the gift or the altar that makes the gift holy?" +እንግዲህ በመሠዊያው የሚምለው በእርሱና በእርሱ ላይ ባለው ሁሉ ይምላል፤,ዘሰኬ መሐለ በምሥዋዕ መሐለ ቦቱ ወበኵሉ ዘይነብር ዲቤሁ።,"Therefore, those who swear by the altar swear by it and by everything that’s on it." +በቤተ መቅደስም የሚምለው በእርሱና በእርሱ በሚኖረው ይምላል፤,ወዘሂ መሐለ በቤተ መቅደስ መሐለ ቦቱ ወበኵሉ ዘይነብር ውስቴቱ።,Those who swear by the temple swear by it and by everything that’s part of it. +በሰማይም የሚምለው በእግዚአብሔር ዙፋንና በእርሱ ላይ በተቀመጠው ይምላል።,ወዘሂ መሐለ በሰማይ መሐለ በመንበሩ ለእግዚአብሔር ወበዘይነብር ዲቤሁ።,Those who swear by heaven swear by God’s throne and by the one who sits on it. +“እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን! ከአዝሙድና ከእንስላል ከከሙንም አሥራት ስለምታወጡ፥ ፍርድንና ምሕረትን ታማኝነትንም፥ በሕግ ያለውን ዋና ነገር ስለምትተዉ፥ ወዮላችሁ፤ ሌላውን ሳትተዉ ይህን ልታደርጉ ይገባችሁ ነበር።,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን መደልዋን እለ ታበውኡ ዐሥራተ እዴሁ ለአዛብ ወለሲላን ወለከሙን ወኀደግሙ ዘየዐቢ ትእዛዛተ ኦሪት ፍትሐ ወጽድቀ ወሃይማኖተ ዘኒ መፍትው ትግበሩ ወዝክተኒ ኢትኅድጉ።,"“How terrible it will be for you legal experts and Pharisees! Hypocrites! You give to God a tenth of mint, dill, and cumin, but you forget about the more important matters of the Law: justice, peace, and faith. You ought to give a tenth but without forgetting about those more important matters." +እናንተ ዕውሮች መሪዎች! ትንኝን የምታጠሩ ግመልንም የምትውጡ።,አምርሕተ ዕዉራን እለ ጻጹተ ትነጥፉ ወገመለሰ ትውኅጡ።,You blind guides! You filter out an ant but swallow a camel. +“እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን! በውስጡ ቅሚያና ስስት ሞልቶ ሳለ የጽዋውንና የወጭቱን ውጭ ስለምታጠሩ፥ ወዮላችሁ።,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን መደልዋን እለ ተኀፅብዎ ለጽዋዕ ወለጻሕል እንተ አፍኣሁ ወውስጡሰ ምሉእ ሀዪደ ወዐመፃ ወትዕግልተ።,"“How terrible it will be for you legal experts and Pharisees! Hypocrites! You clean the outside of the cup and plate, but inside they are full of violence and pleasure seeking." +አንተ ዕውር ፈሪሳዊ! ውጭው ደግሞ ጥሩ እንዲሆን አስቀድመህ የጽዋውንና የወጭቱን ውስጡን አጥራ።,ኦ ፈሪሳዊ ዕዉር ቅድመ ኅፅቦ ለጽዋዕ፥ ወለጻሕል እንተ ውስጡ፥ ከመ ይኩን ንጹሐ እንተ አፍኣሁኒ።,Blind Pharisee! First clean the inside of the cup so that the outside of the cup will be clean too. +“እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን! በውጭ አምረው የሚታዩ በውስጡ ግን የሙታን አጥንት ርኩሰትም ሁሉ የተሞሉ በኖራ የተለሰኑ መቃብሮችን ስለምትመስሉ፥ ወዮላችሁ።,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን መደልዋን እለ ትመስሉ መቃብራተ ግብሱሳነ እለ እንተ አፍኣሆሙ ያስተርእዩ ሠናያነ ወእንተ ውስጦሙሰ ምሉኣን አዕፅምተ ወአብድንተ ወኵሎ ርኵሰ።,“How terrible it will be for you legal experts and Pharisees! Hypocrites! You are like whitewashed tombs. They look beautiful on the outside. But inside they are full of dead bones and all kinds of filth. +እንዲሁ እናንተ ደግሞ በውጭ ለሰው እንደ ጻድቃን ትታያላችሁ፤ በውስጣችሁ ግን ግብዝነትና ዐመፀኝነት ሞልቶባችኋል።,ከማሁኬ አንትሙኒ እንተ አፍኣክሙ ትጼደቁ ለዐይነ ሰብእ ወእንተ ውስጥክሙሰ ምሉኣን አንትሙ ዐመፃ ወሀዪደ ወአድልዎ።,In the same way you look righteous to people. But inside you are full of pretense and rebellion. +“እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን! የነቢያትን መቃብር ስለምትሠሩ የጻድቃንንም መቃብር ስለምታስጌጡና,አሌ ለክሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን መደልዋን እለ ትነድቁ መቃብሪሆሙ ለነቢያት ወታስተሣንዩ ዝኅሮሙ ለጻድቃን።,“How terrible it will be for you legal experts and Pharisees! Hypocrites! You build tombs for the prophets and decorate the graves of the righteous. +‘በአባቶቻችን ዘመን ኖረን በሆነስ በነቢያት ደም ባልተባበርናቸውም ነበር፤’ ስለምትሉ፥ ወዮላችሁ።,ወትብሉ ሶበሰ ሀለውነ በመዋዕለ አበዊነ እምኢተሳተፍነ ምስሌሆሙ በደመ ነቢያት።,"You say, ‘If we had lived in our ancestors’ days, we wouldn’t have joined them in killing the prophets.’" +እንግዲያስ የነቢያት ገዳዮች ልጆች እንደሆናችሁ በራሳችሁ ላይ ትመሰክራላችሁ።,ናሁኬ ለሊክሙ ተአምኑ፥ ከመ ደቂቆሙ አንትሙ ለቀተልተ ነቢያት።,You testify against yourselves that you are children of those who murdered the prophets. +እናንተ ደግሞ የአባቶቻችሁን መስፈሪያ ሙሉ።,አንትሙሂ ፈጽሙ መስፈርተ አበዊክሙ።,"Go ahead, complete what your ancestors did." +እናንተ እባቦች! የእፉኝት ልጆች! ከገሃነም ፍርድ እንዴት ታመልጣላችሁ?,ኦ አፍዖታት! ትውልደ አራዊተ ምድር፥ በእፎ ትክሉ አምስጦ እምኵነኔ ገሃነም።,You snakes! You children of snakes! How will you be able to escape the judgment of hell? +ስለዚህ፥ እነሆ፥ ነቢያትንና ጥበበኞችን ጻፎችንም ወደ እናንተ እልካለሁ፤ ከእነርሱም ትገድላላችሁ ትሰቅሉማላችሁ፥ ከእነርሱም በምኵራባችሁ ትገርፋላችሁ ከከተማም ወደ ከተማ ታሳድዳላችሁ፤,ወበእንተዝ ናሁ አነ እፌኑ ኀቤክሙ ነቢያተ ወጠቢባነ ወጸሐፍተ ወትቀትሉ እምውስቴቶሙ ወትሰቅሉ ወትቀሥፉ በመኳርብቲክሙ ወትሰድድዎሙ እምሀገር ውስተ ሀገር።,"Therefore, look, I’m sending you prophets, wise people, and legal experts. Some of them you will kill and crucify. And some you will beat in your synagogues and chase from city to city." +ከጻድቁ ከአቤል ደም ጀምሮ በቤተ መቅደስና በመሠዊያው መካከል እስከ ገደላችሁት እስከ በራክዩ ልጅ እስከ ዘካርያስ ደም ድረስ በምድር ላይ የፈሰሰው የጻድቅ ደም ሁሉ ይደርስባችኋል።,ከመ ይብጻሕ ላዕሌክሙ ደመ ኵሎሙ ጻድቃን ዘተክዕወ ዲበ ምድር እምደመ አቤል ጻድቅ እስከ ደመ ዘካርያስ ወልደ በራክዩ ዘቀተልክምዎ በማእከለ ቤተ መቅደስ ወምሥዋዕ።,"Therefore, upon you will come all the righteous blood that has been poured out on the earth, from the blood of that righteous man Abel to the blood of Zechariah the son of Barachiah, whom you killed between the temple and the altar." +እውነት እላችኋለሁ፤ ይህ ሁሉ በዚህ ትውልድ ላይ ይደርሳል።ጌታችን ስለ ኢየሩሳሌም እንዳዘነ,አማን እብለክሙ ከመ ዝንቱ ኵሉ ይበጽሓ ለዛቲ ትውልድ።ዘከመ ሔሳ ለኢየሩሳሌም,I assure you that all these things will come upon this generation.Crying over Jerusalem +“ኢየሩሳሌም ኢየሩሳሌም ሆይ! ነቢያትን የምትገድል ወደ እርስዋ የተላኩትንም የምትወግር፥ ዶሮ ጫጩቶችዋን ከክንፎችዋ በታች እንደምትሰበስብ ልጆችሽን እሰበስብ ዘንድ ስንት ጊዜ ወደድሁ! አልወደዳችሁምም።,ኢየሩሳሌም ኢየሩሳሌም እንተ ትቀትሎሙ ለነቢያት ወትዌግሮሙ ለሐዋርያት እለ ተፈነዉ ኀቤሃ ሚመጠነ ፈቀድኩ አስተጋብኦሙ ለውሉድኪ ከመ እንተ ታስተጋብእ ዶርሆ ዕጐሊሃ ታሕተ ክነፊሃ ወአበይክሙ።,"“Jerusalem, Jerusalem! You who kill the prophets and stone those who were sent to you. How often I wanted to gather your people together, just as a hen gathers her chicks under her wings. But you didn’t want that." +እነሆ፥ ቤታችሁ የተፈታ ሆኖ ይቀርላችኋል።,ናሁ ይትኀደግ ለክሙ ቤትክሙ በድወ።,"Look, your house is left to you deserted." +እላችኋለሁና፥ ‘በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤’ እስክትሉ ድረስ ከእንግዲህ ወዲህ አታዩኝም።”,አማን እብለክሙ እምይእዜሰ ኢትሬእዩኒ እስከ ሶበ ትብሉ «ቡሩክ ዘይመጽ��� በስመ እግዚአብሔር።»,"I tell you, you won’t see me until you say, Blessings on the one who comes in the Lord’s name.”" +ኢየሱስም ከመቅደስ ወጥቶ ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም የመቅደሱን ግንቦች ሊያሳዩት ቀረቡ።,ወወፂኦ እግዚእ ኢየሱስ እምቤተ መቅደስ ሖረ ወቀርቡ አርዳኢሁ ወአርአይዎ ንደቀ ሕንጻሁ ለቤተ መቅደስ።,Now Jesus left the temple and was going away. His disciples came to point out to him the temple buildings. +እርሱ ግን መልሶ “ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፥ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም፤” አላቸው።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ትሬእዩኑ ዘንተ ኵሎ አማን እብለክሙ ኢይትኀደግ ዝየ እብን ዲበ እብን ዘኢይትነሠት።,"He responded, “Do you see all these things? I assure that no stone will be left on another. Everything will be demolished.”Beginning of troubles" +እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው “ንገረን፤ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው?” አሉት።,ወእንዘ ይነብር እግዚእነ ውስተ ደብረ ዘይት ቀርቡ ኀቤሁ አርዳኢሁ እንተ ባሕቲቶሙ ወይቤልዎ ንግረነ ማእዜ ይከውን ዝንቱ ወምንት ተአምሪሁ ለምጽአትከ ወለኅልቀተ ዓለም።,"Now while Jesus was sitting on the Mount of Olives, the disciples came to him privately and said, “Tell us, when will these things happen? What will be the sign of your coming and the end of the age?”" +ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፤ “ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ዑቁ ኢያስሕቱክሙ።,"Jesus replied, “Watch out that no one deceives you." +ብዙዎች ‘እኔ ክርስቶስ ነኝ፤’ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ።,እስመ ብዙኃን ይመጽኡ በስምየ እንዘ ይብሉ አነ ውእቱ ክርስቶስ ወያስሕትዎሙ ለብዙኃን።,"Many will come in my name, saying, ‘I’m the Christ.’ They will deceive many people." +ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ፥ አትደንግጡ፤ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው።,ወሀለወክሙ ትስምዑ ቀትለ ወድምፀ ጸባኢት ዑቁ ኢትደንግፁ እስመ ግብር ይከውን ከማሁ ወባሕቱ አኮ በጊዜሃ ዘየኀልቅ።,"You will hear about wars and reports of wars. Don’t be alarmed. These things must happen, but this isn’t the end yet." +ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፤ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤,ወይትነሥኡ ሕዝብ ዲበ ሕዝብ ወነገሥት ላዕለ ነገሥት ወይመጽእ ረኃብ ወብድብድ ወድልቅልቅ ወሀከክ በበ በሓውርቲሁ።,"Nations and kingdoms will fight against each other, and there will be famines and earthquakes in all sorts of places." +እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው።,ወዝንቱ ኵሉ ቀዳሚሁ ለሕማም።,But all these things are just the beginning of the sufferings associated with the end. +“በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፤ ይገድሉአችሁማል፤ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ።,አሜሃ ይትባጽሑክሙ ወይሜጥዉክሙ ለምንዳቤ ወይቀሥፉክሙ ወይቀትሉክሙ ወይጸልኡክሙ ወትከውኑ ጽሉኣነ በኀበ ኵሉ ሰብእ በእንተ ስምየ።,"They will arrest you, abuse you, and they will kill you. All nations will hate you on account of my name." +በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ፤ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ፤ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ፤,ወአሜሃ የዐልዉ ብዙኃን ሃይማኖቶሙ ወይጻልኡ በበይናቲሆሙ ወይትቃተሉ።,At that time many will fall away. They will betray each other and hate each other. +ብዙ ሐሰተኞች ነቢያትም ይነሣሉ፤ ብዙዎችንም ያስታሉ፤,ወብዙኃን ሐሳውያነ ነቢያት ይመጽኡ ወለብዙኃን ያስሕትዎሙ።,Many false prophets will appear and deceive many people. +ከዐመፃም ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች።,ወእምብዝኀ ዓመፃ ወእከይ ትሴኵስ ፍቅር እምብዙኃን።,"Because disobedience will expand, the love of many will grow cold." +እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እ���ሱ ይድናል።,ወዘሰ አዝለፈ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን።,But the one who endures to the end will be delivered. +ለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል፤ በዚያን ጊዜም መጨረሻው ይመጣል።,ወይሰበክ ዝ ወንጌለ መንግሥት ውስተ ኵሉ ዓለም ከመ ይኩን ስምዐ ላዕለ ኵሉ አሕዛብ ወይእተ አሚረ ይበጽሕ ኅልቅት።,This gospel of the kingdom will be proclaimed throughout the world as a testimony to all the nations. Then the end will come.The great suffering +“እንግዲህ በነቢዩ በዳንኤል የተባለውን የጥፋትን ርኩሰት በተቀደሰችው ስፍራ ቆሞ ስታዩ፥ አንባቢው ያስተውል፤,ወእምከመ ርኢክሙ ትእምርተ ርኵስ ዘምዝባሬ ዘተብህለ በዳንኤል ነቢይ «እንዘ ይቀውም ውስተ መካን ቅዱስ ዘያነብብ ለይለቡ።»,"“When you see the disgusting and destructive thing that Daniel talked about standing in the holy place ," +በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉት ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥,አሜሃ እለ ውስተ ይሁዳ ይጐዩ ውስተ አድባር።,then those in Judea must escape to the mountains. +በሰገነትም ያለ በቤቱ ያለውን ሊወስድ አይውረድ፤,ወዘሂ ሀሎ ውስተ ናሕስ ኢይረድ ይንሣእ ዘውስተ ቤቱ።,Those on the roof shouldn’t come down to grab things from their houses. +በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ።,ወዘሂ ውስተ ገራህት ሀሎ ኢይትመየጥ ድኅሬሁ ይንሣእ ልብሶ።,Those in the field shouldn’t come back to grab their clothes. +በዚያችም ወራት ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው።,ወባሕቱ አሌ ሎን ለፅኑሳት ወለእለ የሐፅና በውእቱ መዋዕል።,How terrible it will be at that time for women who are pregnant and for women who are nursing their children. +ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ፤,ወጸልዩ ባሕቱ ከመ ኢይኩን ጕያክሙ በክረምት ወበሰንበት።,Pray that it doesn’t happen in winter or on the Sabbath day. +በዚያን ጊዜ ከዓለም መጀመሪያ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ያልሆነ እንግዲህም ከቶ የማይሆን ታላቅ መከራ ይሆናልና።,እስመ ይከውን ይእተ አሚረ ዐቢይ ሕማም ወምንዳቤ ዘኢኮነ ከማሁ እምአመ ተፈጥረ ዓለም እስከ ዮም ወኢይከውንሂ።,There will be great suffering such as the world has never before seen and will never again see. +እነዚያ ቀኖችስ ባያጥሩ ሥጋ የለበሰ ሁሉ ባልዳነም ነበር፤ ነገር ግን እነዚያ ቀኖች ስለ ተመረጡት ሰዎች ያጥራሉ።,ወሶበ ኢኀጽራ እማንቱ መዋዕል እምኢድኅነ መኑሂ ኵሉ ዘሥጋ ወባሕቱ በእንተ ኅሩያኒሁ የኀጽራ እማንቱ መዋዕል።,"If that time weren’t shortened, nobody would be rescued. But for the sake of the ones whom God chose, that time will be cut short." +በዚያን ጊዜ ማንም ‘እነሆ፥ ክርስቶስ እዚህ አለ፤’ ወይም ‘እዚያ አለ፤’ ቢላችሁ አትመኑ፤,አሜሃ እመቦ ዘይቤለክሙ ነዋ ዝየ ሀሎ ክርስቶስ ወነዋ ከሃክ ኢትእመኑ።,"“Then if somebody says to you, ‘Look, here’s the Christ,’ or ‘He’s over here,’ don’t believe it." +ሐሰተኞች ክርስቶሶችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉና፤ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ እስኪያስቱ ድረስ ታላላቅ ምልክትና ድንቅ ያሳያሉ።,እስመ ይትነሥኡ ሐሳውያነ መሲሕ ወሐሳውያነ ነቢያት ወይገብሩ ተአምራተ ወመንክራተ ዐበይተ ለአስሕቶ ሶበሰ ይትከሀሎሙ ለኅሩያንሂ እምአስሐትዎሙ።,"False christs and false prophets will appear, and they will offer great signs and wonders in order to deceive, if possible, even those whom God has chosen." +እነሆ፥ አስቀድሜ ነገርኋችሁ።,ናሁ አቅደምኩ ነጊሮተክሙ።,"Look, I’ve told you ahead of time." +እንግዲህ ‘እነሆ፥ በበረሀ ነው፤’ ቢሉአችሁ፥ አትውጡ፤ ‘እነሆ፥ በእልፍኝ ነው፤’ ቢሉአችሁ፥ አትመኑ፤,እመቦ ዘይቤለክሙ ነዋ ገዳመ ሀሎ ኢትፃኡ ወነዋ ውስተ አብያት ኢትእመኑ።,"So if they say to you, ‘Look, he’s in the desert,’ don’t go out. And if they say, ‘Look, he’s in the rooms deep inside the house,’ don’t believe it." +መብረቅ ከምሥራቅ ወጥቶ እስከ ምዕራብ እንደሚታይ፥ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናል��፤,እስመ ከመ መብረቅ ዘይወፅእ እምጽባሕ ወያስተርኢ እስከ ዐረብ ከማሁ ምጽአቱ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"Just as the lightning flashes from the east to the west, so it will be with the coming of the Human One." +በድን ወዳለበት በዚያ አሞራዎች ይሰበሰባሉ።የሰው ልጅ ዳግመኛ መምጣት,ኀበ ሀሎ ገደላ ህየ ይትጋብኡ አንስርት።,The vultures gather wherever there’s a dead body.Coming of the Human One +“ከዚያች ወራትም መከራ በኋላ ወዲያው ፀሐይ ይጨልማል፤ ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፤ ከዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፤,ወበጊዜሃ እምድኅረ ሕማሞን ለእማንቱ መዋዕል ፀሐይኒ ይጸልም ወወርኅኒ ኢይሁብ ብርሃኖ ወከዋክብትኒ ይወድቁ እምሰማይ ወያንቀለቅል ኀይለ ሰማያት።,"“Now immediately after the suffering of that time the sun will become dark, and the moon won’t give its light. The stars will fall from the sky and the planets and other heavenly bodies will be shaken." +የሰማያትም ኃይላት ይናወጣሉ። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል፤ በዚያን ጊዜም የምድር ወገኖች ሁሉ ዋይ ዋይ ይላሉ፤ የሰው ልጅንም በኃይልና በብዙ ክብር በሰማይ ደመና ሲመጣ ያዩታል፤,ወይእተ አሚረ ያስተርኢ ተአምሪሁ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው በሰማይ አሜሃ ይበክዩ ኵሎሙ አሕዛበ ምድር ሶበ ይሬእይዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው እንዘ ይመጽእ በደመና ሰማይ ምስለ ኀይል ወስብሐት ብዙኅ።,"Then the sign of the Human One will appear in the sky. At that time all the tribes of the earth will be full of sadness, and they will see the Human One coming in the heavenly clouds with power and great splendor." +መላእክቱንም ከታላቅ መለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፤ ከሰማያትም ዳርቻ እስከ ዳርቻው ከአራቱ ነፋሳት ለእርሱ የተመረጡትን ይሰበስባሉ።,ወይፌንዎሙ ለመላእክቲሁ ምስለ ቃለ ቀርን ወስብሐት ዐቢይ ወያስተጋብእዎሙ ለኅሩያኒሁ እምአርባዕቱ ነፋሳት እምአጽናፈ ሰማይ እስከ አጽናፊሃ።,"He will send his angels with the sound of a great trumpet, and they will gather his chosen ones from the four corners of the earth, from one end of the sky to the other.A lesson from the fig tree" +“ምሳሌውንም ከበለስ ተማሩ፤ ጫፍዋ ሲለሰልስ ቅጠልዋም ሲያቍኦጠቍጥ፥ ያን ጊዜ በጋ እንደ ቀረበ ታውቃላችሁ፤,ወእምበለስ አእምሩ አምሳሊሁ እምከመ ኮነ ዐጽቃ ድኩመ ወቈጽላ ልምሉመ ተአምሩ ከመ ቀርበ ማእረር።,"“Learn this parable from the fig tree. After its branch becomes tender and it sprouts new leaves, you know that summer is near." +እንዲሁ እናንተ ደግሞ ይህን ሁሉ ስታዩ በደጅ እንደ ቀረበ እወቁ።,ከማሁኬ አንትሙሂ እምከመ ርኢክሙ ዘንተ ኵሎ አእምሩ ከመ ቀርበ ወሀሎ ኀበ ኆኅት።,"In the same way, when you see all these things, you know that the Human One is near, at the door." +እውነት እላችኋለሁ፤ ይህ ሁሉ እስኪሆን ድረስ ይህ ትውልድ አያልፍም።,አማን እብለክሙ ከመ ኢተኀልፍ ዛቲ ትውልድ እስከ ዝ ኵሉ ይትገበር።,I assure you that this generation won’t pass away until all these things happen. +ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።ጌታ የሚመጣበት ቀን አለመታወቁ,ሰማይ ወምድር የኀልፍ ወቃልየሰ ኢየኀልፍ።በእንተ ሰዓታ ወዕለታ,"Heaven and earth will pass away, but my words will certainly not pass away.Day and hour" +“ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን ከአባት ብቻ በቀር የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን የሚያውቅ የለም።,ወበእንተሰ ይእቲ ዕለት ወኪያሃ ሰዓት አልቦ ዘየአምራ ኢመላእክተ ሰማይ ወኢወልድ ዘእንበለ አብ ባሕቲቱ።,"“But nobody knows when that day or hour will come, not the heavenly angels and not the Son. Only the Father knows." +የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናልና።,ወበከመ ኮነ በመዋዕለ ኖኅ ከማሁ ይከውን ምጽአቱ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"As it was in the time of Noah, so it will be at the coming of the Human One." +በዚያች ወራት ከጥፋት ውሃ በፊት፥ ኖኅ ወደ መርከብ እስከገባበት ቀን ድረስ፥ ሲበሉና ሲጠጡ ሲያገቡና ሲጋቡም እንደ ነበሩ��,በከመ ይእተ አሚረ እምቅድመ አይኅ ይበልዑ ወይሰትዩ ያወስቡ፥ ወይትዋሰቡ እስከ አመ ቦአ ኖኅ ውስተ ንፍቀ ታቦት።,"In those days before the flood, people were eating and drinking, marrying and giving in marriage, until the day Noah entered the ark." +የጥፋት ውሃም መጥቶ ሁሉን እስከ ወሰደ ድረስ እንዳላወቁ፥ የሰው ልጅ መምጣት ደግሞ እንዲሁ ይሆናል።,ወኢያእመሩ እስከ አመ መጽአ ማየ አይኅ ወአጥፍአ ኵሎ ከማሁኬ ይከውን ምጽአቱ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው።,They didn’t know what was happening until the flood came and swept them all away. The coming of the Human One will be like that. +በዚያን ጊዜ ሁለት ሰዎች በእርሻ ይሆናሉ፤ አንዱ ይወሰዳል አንዱም ይቀራል፤,አሜሃ ክልኤቱ ይሄልዉ ውስተ አሐዱ ገራህት አሐደ ይነሥኡ ወካልኦ የኀድጉ።,At that time there will be two men in the field. One will be taken and the other left. +ሁለት ሴቶች በወፍጮ ይፈጫሉ፤ አንዲቱ ትወሰዳለች አንዲቱም ትቀራለች።,ወክልኤቲ የሐርጻ በአሐዱ ማሕረጽ አሐተ ይነሥኡ ወካልእታ የኀድጉ ወክልኤቱ ይሰክቡ ውስተ አሐዱ ዐራት አሐደ ይነሥኡ ወካልኦ የኀድጉ።,Two women will be grinding at the mill. One will be taken and the other left. +ጌታችሁ በምን ሰዓት እንዲመጣ አታውቁምና እንግዲህ ንቁ።,ትግሁ እንከ እስመ ኢተአምሩ በአይ ሰዓት ይመጽእ እግዚእክሙ።,"Therefore, stay alert! You don’t know what day the Lord is coming." +“ያን ግን እወቁ፤ ባለቤት ከሌሊቱ በየትኛው ክፍል ሌባ እንዲመጣ ቢያውቅ ኖሮ፥ በነቃ፤ ቤቱም ሊቈፈር ባልተወም ነበር።,ወዘንተ ባሕቱ አእምሩ ሶበሁ የአምር በዓለ ቤት ጊዜ ይመጽእ ሰራቂ እምተግሀ ወእምኀለወ ወእምኢኀደገ ይክርዩ ቤቶ።,"But you understand that if the head of the house knew at what time the thief would come, he would keep alert and wouldn’t allow the thief to break into his house." +ስለዚህ እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፤ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና።ስለ ደጉ እና ስለ ሰነፉ አገልጋይ ምሳሌ,ከማሁ አንትሙሂ ድልዋኒክሙ ሀልዉ እስመ በጊዜ ኢተሐዘብክሙ ይመጽእ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።,"Therefore, you also should be prepared, because the Human One will come at a time you don’t know.Faithful and unfaithful servants" +“እንኪያስ ምግባቸውን በጊዜው ይሰጣቸው ዘንድ ጌታው በቤተ ሰዎች ላይ የሾመው ታማኝና ልባም ባሪያ ማን ነው?,መኑ እንጋ፥ ገብር ምእመን፥ ወጠቢብ ዘይሠይሞ እግዚኡ ውስተ ቤቱ ከመ የሀቦሙ ሲሳዮሙ በጊዜሁ።,“Who then are the faithful and wise servants whom their master puts in charge of giving food at the right time to those who live in his house? +ጌታው መጥቶ እንዲህ ሲያደርግ የሚያገኘው ያ ባሪያ ብፁዕ ነው፤,ብፁዕ ውእቱ ገብር ዘመጺኦ እግዚኡ ይረክቦ እንዘ ዘንተ ይገብር።,Happy are those servants whom the master finds fulfilling their responsibilities when he comes. +እውነት እላችኋለሁ፤ ባለው ሁሉ ላይ ይሾመዋል።,አማን እብለክሙ ከመ ዲበ ኵሉ ንዋዩ ይሠይሞ።,I assure you that he will put them in charge of all his possessions. +ያ ክፉ ባሪያ ግን ‘ጌታዬ እስኪመጣ ይዘገያል፤’ ብሎ በልቡ ቢያስብ፥,ወእመሰ ይቤ ውእቱ ገብር እኩይ በልቡ ይጐነዲ አቲወ እግዚእየ።,"But suppose those bad servants should say to themselves, My master won’t come until later." +ባልንጀሮቹን ባሮች ሊመታ ቢጀምር፥ ከሰካሮችም ጋር ቢበላና ቢጠጣ፥,ወይዘብጥ አብያጺሁ አግብርተ ወይበልዕ ወይሰቲ ምስለ ሰካርያን።,And suppose they began to beat their fellow servants and to eat and drink with the drunks? +የዚያ ባሪያ ጌታ ባልጠበቃት ቀን ባላወቃትም ሰዓት ይመጣል፤,ወይመጽእ እግዚኡ ለውእቱ ገብር በዕለተ ኢተሐዘበ ወበጊዜ ኢያእመረ።,"The master of those servants will come on a day when they are not expecting him, at a time they couldn’t predict." +ከሁለትም ይሰነጥቀዋል፤ እድሉንም ከግብዞች ጋር ያደርግበታል፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።,ወይሠጥቆ እማእከሉ ወይሬሲ መክፈልቶ ምስለ መደልዋን ኀበ ሀሎ ብካይ ወሐቅየ ስነን።,He will cut them in pieces and put them in a place with the hypocrites. People there will be weeping and grinding their teeth. +“በዚያን ጊዜ መንግሥተ ሰማያት መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ሊቀበሉ የወጡ ዐሥር ቆነጃጅትን ትመስላለች።,አሜሃ ትመስል መንግሥተ ሰማያት ዐሥሮን ደናግለ እለ ነሥኣ መኃትዊሆን ወወፅኣ ለቀበላ መርዓዊ።,“At that time the kingdom of heaven will be like ten young bridesmaids who took their lamps and went out to meet the groom. +ከእነርሱም አምስቱ ሰነፎች አምስቱም ልባሞች ነበሩ።,ወኀምስ እምውስቴቶን አብዳት እማንቱ ወኀምስ ጠባባት።,"Now five of them were wise, and the other five were foolish." +ሰነፎቹ መብራታቸውን ይዘው ከእነርሱ ጋር ዘይት አልያዙምና፤,ወአብዳትሰ ነሢኦን መኃትዊሆን ኢነሥኣ ቅብዐ ምስሌሆን።,The foolish ones took their lamps but didn’t bring oil for them. +ልባሞቹ ግን ከመብራታቸው ጋር በማሰሮአቸው ዘይት ያዙ።,ወጠባባትሰ ነሥኣ ቅብዐ በገማዕዊሆን ምስለ መኃትዊሆን።,But the wise ones took their lamps and also brought containers of oil. +ሙሽራውም በዘገየ ጊዜ፥ ሁሉም እንቅልፍ እንቅልፍ አላቸውና ተኙ።,ወጐንድዮ መርዓዊ ደቀሳ ኵሎን ወኖማ።,"“When the groom was late in coming, they all became drowsy and went to sleep." +እኩል ሌሊትም ሲሆን ‘እነሆ፥ ሙሽራው ይመጣል፤ ትቀበሉት ዘንድ ውጡ፤’ የሚል ውካታ ሆነ።,ወከዊኖ መንፈቀ ሌሊት ውውዓ ኮነ ናሁ መርዓዊ መጽአ ፃኡ ውስተ ቀበላሁ።,"But at midnight there was a cry, ‘Look, the groom! Come out to meet him.’" +በዚያን ጊዜ እነዚያ ቆነጃጅት ሁሉ ተነሡና መብራታቸውን አዘጋጁ።,ወእምዝ ነቅሓ እልኩ ደናግል ኵሎን ወአሠነያ መኃትዊሆን ወወፅጽኣ ለቀበላ መርዓዊ።,“Then all those bridesmaids got up and prepared their lamps. +ሰነፎቹም ልባሞቹን ‘መብራታችን ሊጠፋብን ነው፤ ከዘይታችሁ ስጡን፤’ አሉአቸው።,ወእልኩ አብዳት ይቤላሆን ለጠበባት ሀባነ ቅብዐ እምቅብዕክን እስመ መኃትዊነ ጠፍኣነ።,"But the foolish bridesmaids said to the wise ones, ‘Give us some of your oil, because our lamps have gone out.’" +ልባሞቹ ግን መልሰው ‘ምናልባት ለእኛና ለእናንተ ባይበቃስ፤ ይልቅስ ወደሚሸጡት ሄዳችሁ ለራሳችሁ ግዙ፤’ አሉአቸው።,ወአውሥኣሆን ጠበባት ወይቤላሆን አልቦ ዘየአክል ለነ ወለክን አላ ሑራ ኀቤሆሙ ለእለ ይሠይጡ ወተሣየጣ ለክን።,"“But the wise bridesmaids replied, ‘No, because if we share with you, there won’t be enough for our lamps and yours. We have a better idea. You go to those who sell oil and buy some for yourselves.’" +ሊገዙም በሄዱ ጊዜ ሙሽራው መጣ፤ ተዘጋጅተው የነበሩትም ከእርሱ ጋር ወደ ሰርግ ገቡ፤ ደጁም ተዘጋ።,ወሐዊሮን ይሣየጣ በጽሐ መርዓዊ ወቦአ ምስሌሁ እልኩ እለ ድልዋት ውስተ ከብካብ ወተዐጽወ ኆኅት።,"But while they were gone to buy oil, the groom came. Those who were ready went with him into the wedding. Then the door was shut." +በኋላም ደግሞ የቀሩቱ ቈነጃጅት መጡና ‘ጌታ ሆይ! ጌታ ሆይ! ክፈትልን፤’ አሉ።,ወድኅረ መጽኣ እልክቱሂ ደናግል ወይቤላ እግዚኦ እግዚኦ አርኅወነ።,"“Later the other bridesmaids came and said, ‘Lord, lord, open the door for us.’" +እርሱ ግን መልሶ ‘እውነት እላችኋለሁ፥ አላውቃችሁም፤’ አለ።,ወአውሥኦን፥ ወይቤሎን አማን እብለክን ከመ ኢየአምረክን እስመ ስእንክን ተጊሀ ወአምስዮ አሐተ ሰዓተ ምስሌየ።,"“But he replied, ‘I tell you the truth, I don’t know you.’" +ቀኒቱንና ስዓቲቱን አታውቁምና እንግዲህ ንቁ።የሦስቱ አገልጋዮች ምሳሌ,ትጉሁኬ እስመ ኢተአምሩ ዕለታ ወሰዓታ እንተ ባቲ ይመጽእ ወልደ ዕጓለ እመሕያው።በእንተ እለ ነሥኡ መካልየ ብሩር,"“Therefore, keep alert, because you don’t know the day or the hour.Parable of the valuable coins" +“ወደ ሌላ አገር የሚሄድ ሰው ባሮቹን ጠርቶ ያለውን ገንዘብ እንደ ሰጣቸው እንዲሁ ይሆናልና፤,እስመ ከመ ብእሲ ዘይነግድ ወጸውዐ አግብርቲሁ ወወሀቦሙ ንዋዮ ይትገበሩ ቦቱ።,“The kingdom of heaven is like a man who was leaving on a trip. He called his servants and handed his possessions over to them. +ለእያንዳንዱ እንደ ዐቅሙ፥ ለአንዱ አምስት መክሊት ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ ሰጠና ወደ ሌላ አገር ወዲያው ሄደ።,ቦ ለዘወሀቦ ኀምስተ መክሊተ ወቦ ለዘወሀቦ ክልኤተ መክሊተ ወቦ ለዘወሀቦ አሐደ መክሊተ ወለለአሐዱ እምኔሆሙ በአምጣነ ይክሉ ወሀቦሙ ወነገደ በጊዜሃ።,"To one he gave five valuable coins, and to another he gave two, and to another he gave one. He gave to each servant according to that servant’s ability. Then he left on his journey." +አምስት መክሊትም የተቀበለው ሄዶ ነገደበት፤ ሌላም አምስት አተረፈ፤,ወሖረ ዝኩ ዘኀምሰ መካልየ ነሥአ ወተገበረ ቦቶን ወረብኀ ካልኣተ ኀምሰ መካልየ።,"“After the man left, the servant who had five valuable coins took them and went to work doing business with them. He gained five more." +እንዲሁም ሁለት የተቀበለው ሌላ ሁለት አተረፈ።,ወከማሁ ዘሂ ክልኤተ መካልየ ነሥአ ረብኀ ካልኣተ ክልኤተ መካልየ።,"In the same way, the one who had two valuable coins gained two more." +አንድ የተቀበለው ግን ሄዶ ምድርን ቈፈረና የጌታውን ገንዘብ ቀበረ።,ወዘአሐተሰ መክሊተ ነሥአ ኀለፈ ወከረየ ምድረ ወኀብአ ወርቀ እግዚኡ።,But the servant who had received the one valuable coin dug a hole in the ground and buried his master’s money. +ከብዙ ዘመንም በኋላ የእነዚያ ባሮች ጌታ መጣና ተቆጣጠራቸው።,ወእምድኅረ ብዙኅ መዋዕል አተወ እግዚኦሙ ለእሉ አግብርት ወአኀዘ ይትሐሰቦሙ፤,“Now after a long time the master of those servants returned and settled accounts with them. +አምስት መክሊት የተቀበለውም ቀረበና ሌላ አምስት መክሊት አስረክቦ ‘ጌታ ሆይ! አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ አምስት መክሊት አተረፍሁበት፤’ አለ።,ወቀርበ ዘኀምሰ መካልየ ነሥአ ወአምጽአ ካልኣተ ኀምሰ መካልየ እንዘ ይብል አኮኑ እግዚኦ ኀምሰ መካልየ ወሀብከኒ ወናሁ ኀምስ መካልይ እለ ረባኅኩ ዲቤሆን።,"The one who had received five valuable coins came forward with five additional coins. He said, ‘Master, you gave me five valuable coins. Look, I’ve gained five more.’" +ጌታውም ‘መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፥ በጥቂቱ ታምነሃል፤ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ፤’ አለው።,ወይቤሎ እግዚኡ ኦ ገብር ኄር ወምእመን ዘበውኁድ ምእመነ ኮንከ ዲበ ብዙኅ እሠይመከ ባእ ውስተ ፍሥሓሁ ለእግዚእከ።,"“His master replied, ‘Excellent! You are a good and faithful servant! You’ve been faithful over a little. I’ll put you in charge of much. Come, celebrate with me.’" +ሁለት መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ ‘ጌታ ሆይ! ሁለት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፍሁበት፤’ አለ።,ወመጽአ ዘክልኤተ መክሊተ ነሥአ ወይቤ እግዚኦ አኮኑ ክልኤተ መካልየ ወሀብከኒ ናሁ ክልኤተ ካልኣተ መካልየ እለ ረባኅኩ ዲቤሆን።,"“The second servant also came forward and said, ‘Master, you gave me two valuable coins. Look, I’ve gained two more.’" +ጌታውም ‘መልካም፥ አንተ በጎ፥ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፤ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ፤’ አለው።,ወይቤሎ እግዚኡ ኦ ገብር ኄር ወምእመን ዘበውኁድ ምእመነ ኮንከ ዲበ ብዙኅ እሠይመከ ባእ ውስተ ፍሥሓሁ ለእግዚእከ።,"“His master replied, ‘Well done! You are a good and faithful servant. You’ve been faithful over a little. I’ll put you in charge of much. Come, celebrate with me.’" +አንድ መክሊትም የተቀበለው ደግሞ ቀርቦ ‘ጌታ ሆይ! ካልዘራህባት የምታጭድ ካልበተንህባትም የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ፤,ወመጽአ ዘአሐተኒ መክሊተ ነሥአ ወይቤ እግዚኦ አአምረከ ከመ ድሩክ ብእሲ አንተ ተአርር እምኀበ ኢዘራዕከ ወታስተጋብእ እምኀበ ኢዘረውከ።,"“Now the one who had received one valuable coin came and said, ‘Master, I knew that you are a hard man. You harvest grain where you haven’t sown. You gather crops where you haven’t spread seed." +ፈራሁም ሄጄም መክሊትህን በምድር ቀበርሁት፤ እነሆ፥ መክሊትህ አለህ፤’ አለ።,ወፈሪህየ ሖርኩ ወኀባእኩ መክሊተከ ውስተ ምድር ናሁ እንከ መክሊትከ።,"So I was afraid. And I hid my valuable coin in the ground. Here, you have what’s yours.’" +ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው ‘አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁባት እንዳጭድ ካልበተንሁባትም እንድሰበስብ ታውቃለህን?,ወአውሥኦ እግዚኡ ወይቤሎ ኦ ገብር ሀካይ ወእኩይ ተአምረኒኑ ከመ ድሩክ ብእሲ አነ ወአአርር እምኀበ ኢዘራዕኩ ወአስተጋብእ እምኀበ ኢዘረውኩ።,"“His master replied, ‘You evil and lazy servant! You knew that I harvest grain where I haven’t sown and that I gather crops where I haven’t spread seed?" +ስለዚህ ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ልትሰጠው በተገባህ ነበር፤ እኔም መጥቼ ያለኝን ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር።,እምደለወከ ታግብእ ወርቅየ ውስተ ማእድየ ወመጺእየ እምአስተገበርክዎ ለልየ በርዴ።,"In that case, you should have turned my money over to the bankers so that when I returned, you could give me what belonged to me with interest." +ስለዚህ መክሊቱን ውሰዱበት ዐሥር መክሊትም ላለው ስጡት፤,ወይቤሎሙ ለእለ ይቀውሙ ህየ ንሥኡ እምኀቤሁ ዘንተ መክሊተ ወሀብዎ ለዘቦቱ ዐሠርቱ መክሊት።,"Therefore, take from him the valuable coin and give it to the one who has ten coins." +ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና፤ ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።,እስመ ለዘቦ ይሁብዎ ወይዌስክዎ ወለዘሰ አልቦ እለሂ ቦ የሀይድዎ።,"Those who have much will receive more, and they will have more than they need. But as for those who don’t have much, even the little bit they have will be taken away from them." +የማይጠቅመውንም ባሪያ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።’ስለ ዓለም መጨረሻ,ወለገብርሰ እኩይ ወሀካይ አውፅእዎ አፍኣ ወደይዎ ውስተ ጸናፌ ጽልመት ኀበ ሀሎ ብካይ ወሐቅየ ስነን።በእንተ ዳግም ምጽአቱ ለክርስቶስ,Now take the worthless servant and throw him out into the farthest darkness.’ “People there will be weeping and grinding their teeth.Judgment of the nations +“የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መላእክቱ ሁሉ፥ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል፤,ወአመ ይመጽእ ወልደ ዕጓለ እመሕያው በስብሐቲሁ ወኵሎሙ መላእክቲሁ ቅዱሳን ምስሌሁ አሜሃ ይነብር ዲበ መንበረ ስብሐቲሁ።,"“Now when the Human One comes in his majesty and all his angels are with him, he will sit on his majestic throne." +አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛም በጎቹን ከፍየሎች እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል፤,ወይትጋብኡ ኵሎሙ አሕዛብ ቅድሜሁ ወይፈልጦሙ ዘዘዚኣሆሙ ከመ እንተ ይፈልጥ ኖላዊ አባግዐ እምአጣሊ።,"All the nations will be gathered in front of him. He will separate them from each other, just as a shepherd separates the sheep from the goats." +በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል።,ወያቀውም አባግዐ በየማኑ ወአጣሌ በፀጋሙ።,He will put the sheep on his right side. But the goats he will put on his left. +ንጉሡም በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል ‘እናንተ የአባቴ ቡሩካን! ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ።,አሜሃ ይብሎሙ ንጉሥ ለእለ በየማኑ ንዑ ኀቤየ ቡሩካኑ ለአቡየ ትረሱ መንግሥተ ሰማያት ዘድልው ለክሙ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም።,"“Then the king will say to those on his right, ‘Come, you who will receive good things from my Father. Inherit the kingdom that was prepared for you before the world began." +ተርቤ አብልታችሁኛልና፤ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛልና፤ እንግዳ ሆኜ ተቀብላችሁኛልና፤ ታርዤ አልብሳችሁኛልና፤,እስመ ርኅብኩ ወአብላዕክሙኒ ጸማእኩ ወአስተይክሙኒ ነግደ ኮንኩ ወተወከፍክሙኒ።,I was hungry and you gave me food to eat. I was thirsty and you gave me a drink. I was a stranger and you welcomed me. +ታምሜ ጠይቃችሁኛልና፤ ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኋልና።’,ዐረቁ ወአልበስክሙኒ ደወይኩ ወሐውጽክሙኒ ተሞቃሕኩ ወመጻእክሙ ኀቤየ ወነበብክሙኒ።,I was naked and you gave me clothes to wear. I was sick and you took care of me. I was in prison and you visited me.’ +ጻድቃንም መልሰው ይሉታል ‘ጌታ ሆይ! ተርበህ አይተን መቼ አበላንህ? ወይስ ተጠምተህ አይተን መቼ አጠጣንህ?,አሜሃ ያወሥኡ ጻድቃን ወይብሉ እግዚኦ ማእዜኑ ርኢናከ ርኁበከ ወአብላዕናከ ወጽሙአከ ወአስተይናከ።,"“Then those who are righteous will reply to him, ‘Lord, when did we see you hungry and feed you, or thirsty and give you a drink?" +እንግዳ ሆነህስ አይተን መቼ ተቀበልንህ? ወይስ ታርዘህ አይተን መቼ አለበስንህ?,ወማእዜ ርኢናከ እንግዳከ ወተወከፍናከ ወዕሩቀከ ወአልበስናከ።,"When did we see you as a stranger and welcome you, or naked and give you clothes to wear?" +ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?’,ወማዕዜ ርኢናከ ድዉየከኒ ወሐውጽናከ ወሙቁሐከኒ ወመጻእነ ኀቤከ ወነበብናከ።,When did we see you sick or in prison and visit you?’ +ንጉሡም መልሶ ‘እውነት እላችኋለሁ፤ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ስላደረጋችሁት ለእኔ አደረጋችሁት፤’ ይላቸዋል።,ወእምዝ ያወሥኦሙ ንጉሥ ለእለ በየማኑ ወይብሎሙ አማን እብለክሙ ኵሎ ዘገበርክሙ ለአሐዱ እምእሉ ንኡሳን አኀውየ እለ የአምኑ ብየ፥ ሊተ ገበርክሙ።,"“Then the king will reply to them, ‘I assure you that when you have done it for one of the least of these brothers and sisters of mine, you have done it for me.’" +በዚያን ጊዜ በግራው ያሉትን ደግሞ ይላቸዋል ‘እናንተ ርጉማን! ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀ ወደ ዘላለም እሳት ከእኔ ሂዱ።,ወእምዝ ይብሎሙ ለእለ በፀጋሙ ሑሩ እምኔየ ርጉማን ውስተ እሳት ዘለዓለም ዘድልው ለሰይጣን፥ ወለመላእክቲሁ።,"“Then he will say to those on his left, ‘Get away from me, you who will receive terrible things. Go into the unending fire that has been prepared for the devil and his angels." +ተርቤ አላበላችሁኝምና፤ ተጠምቼ አላጠጣችሁኝምና፤,እስመ ርኅብኩ ወኢያብላዕክሙኒ ጸማእኩ ወኢያስተይክሙኒ።,I was hungry and you didn’t give me food to eat. I was thirsty and you didn’t give me anything to drink. +እንግዳ ሆኜ አልተቀበላችሁኝምና፤ ታርዤ አላለበሳችሁኝምና፤ ታምሜ ታስሬም አልጠየቃችሁኝምና።’,ነግደ ኮንኩ ወኢተወከፍክሙኒ ዐረቁ ወኢያልበስክሙኒ ደወይኩ ወኢሐወጽክሙኒ ተሞቃሕኩ ወኢመጻእክሙ ኀቤየ ወኢነበብክሙኒ።,"I was a stranger and you didn’t welcome me. I was naked and you didn’t give me clothes to wear. I was sick and in prison, and you didn’t visit me.’" +እነርሱ ደግሞ ይመልሱና ‘ጌታ ሆይ! ተርበህ ወይስ ተጠምተህ ወይስ እንግዳ ሆነህ ወይስ ታርዘህ ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ መቼ አይተን አላገለገልንህም?’ ይሉታል።,አሜሃ ያወሥኡ እለ በፀጋሙ ወይብሉ እግዚኦ ማእዜኑ ርኢናከ ርኁበከ ወኢያብላዕናከ ወማእዜ ርኢናከ ጽሙአከ ወኢያስተይናከ ወእንግዳከ ወኢተወከፍናከ ወዕሩቀከ ወኢያልበስናከ ወድዉየከኒ ወኢሐወጽናከ ወሙቁሐከኒ ወኢነበብናከ።,"“Then they will reply, ‘Lord, when did we see you hungry or thirsty or a stranger or naked or sick or in prison and didn’t do anything to help you?’" +ያን ጊዜ ‘እውነት እላችኋለሁ፤ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ለአንዱ ስላላደረጋችሁት ለእኔ ደግሞ አላደረጋችሁትም፤’ ብሎ ይመልስላቸዋል።,ወእምዝ ያወሥኦሙ ንጉሥ እንዘ ይብል አማን እብለክሙ ዘኢገበርክሙ ለአሐዱ እምእሉ ንኡሳን አኀውየ ሊተ ኢገበርክሙ።,"Then he will answer, ‘I assure you that when you haven’t done it for one of the least of these, you haven’t done it for me.’" +እነዚያም ወደ ዘላለም ቅጣት፥ ጻድቃን ግን ወደ ዘላለም ሕይወት ይሄዳሉ።”,ወየሐውሩ እሉሂ ውስተ ኵነኔ ዘለዓለም ወጻድቃንሰ ውስተ ሕይወት ዘለዓለም።,And they will go away into eternal punishment. But the righteous ones will go into eternal life.” +ኢየሱስም እነዚህን ቃሎች ሁሉ በፈጸመ ጊዜ፥,ወኮነ እምዘ ፈጸመ እግዚእ ኢየሱስ ዘንተ ኵሎ ነገረ ይቤሎሙ ለአርዳኢሁ።,"When Jesus finished speaking all these words, he said to his disciples," +ለደቀ መዛሙርቱ “ከሁለት ቀን በኋላ ፋሲካ እንዲሆን ታውቃላችሁ፤ የሰው ልጅም ሊሰቀል አልፎ ይሰጣል፤” አለ።,ተአምሩሁ ከመ እምድኅረ ክልኤ መዋዕል ይከውን ፋሲካ ወይእኅዝዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ወይሰቅልዎ።,“You know that the Passover is two days from now. And the Human One will be handed over to be crucified.” +በዚያን ጊዜ የካህናት አለቆች የሕዝብም ሽማግሎች ቀያፋ በሚባለው በሊቀ ካህናቱ ግቢ ተሰበሰቡ፤,ወእምዝ ተጋብኡ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወሊቃናተ ሕዝብ ውስተ ዐጸደ ሊቀ ካህናት ዘስሙ ቀያፋ።,Then the chief priests and elders of the people gathered in the courtyard of Caiaphas the high priest. +ኢየሱስንም በተንኰል ሊያስይዙት ሊገድሉትም ተማከሩ፤,ወተማከሩ ከመ በሕብል የአኀዝዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይቅትልዎ።,They were plotting to arrest Jesus by cunning tricks and to kill him. +ነገር ግን “በሕዝቡ ዘንድ ሁከት እንዳይነሣ በበዓል አይሁን፤” አሉ።ኢየሱስን ሽቱ ስለቀባችው ሴት,ወይቤሉ ባሕቱ አኮኬ በበዓል ከመ ኢይኩን ሀከክ በውስተ ሕዝብ።በእንተ ብእሲት እንተ ቀብዐቶ ለእግዚእነ ዕፍረተ,But they agreed that it shouldn’t happen during the feast so there wouldn’t be an uproar among the people.A woman pouring perfume on Jesus +ኢየሱስም በቢታንያ በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ፥,ወበጺሖ እግዚእ ኢየሱስ ቢታንያ ቦአ ቤተ ስምዖን ዘለምጽ።,"When Jesus was at Bethany visiting the house of Simon, who had a skin disease," +አንዲት ሴት ዋጋው እጅግ የበዛ ሽቱ የሞላው የአልባስጥሮስ ብልቃጥ ይዛ ወደ እርሱ ቀረበች፤ በማዕድም ተቀምጦ ሳለ በራሱ ላይ አፈሰሰችው።,ወመጽአት ኀቤሁ ብእሲት እንተ ባቲ ቢረሌ ዘምሉእ ዕፍረተ ዘአልባስጥሮስ ዘብዙኅ ሤጡ ወሶጠት ዲበ ርእሱ ለእግዚእ ኢየሱስ እንዘ ይረፍቅ።,a woman came to him with a vase made of alabaster containing very expensive perfume. She poured it on Jesus’ head while he was sitting at dinner. +ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው ተቈጡና “ይህ ጥፋት ለምንድር ነው?,ወርእዮሙ ዘንተ አርዳኢሁ ተምዑ ወአንጐርጐሩ ወይቤሉ ለምንት ዘመጠነዝ ዕፍረተ አኅጐለት ዛቲ ብእሲት።,"Now when the disciples saw it they were angry and said, “Why this waste?" +ይህ በብዙ ዋጋ ተሽጦ ለድሆች ሊሰጥ ይቻል ነበርና፤” አሉ።,እምኢተሠይጠኑ ለብዙኅ ንዋይ ወይትወሀብ ምጽዋተ ለነዳያን።,This perfume could have been sold for a lot of money and given to the poor.” +ኢየሱስም ይህን አውቆ እንዲህ አላቸው “መልካም ሥራ ሠርታልኛለችና ሴቲቱንስ ስለ ምን ታደክሙአታላችሁ?,ወአእመሮሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ለምንት ታሰርሕዋ ለዛቲ ብእሲት ሠናየ ግብረ ገብረት ላዕሌየ።,"But Jesus knew what they were thinking. He said, “Why do you make trouble for the woman? She’s done a good thing for me." +ድሆች ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ይኖራሉና፤ እኔ ግን ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር አልኖርም፤,ወለነዳያንሰ ዘልፈ ትረክብዎሙ ወጊዜ ፈቀድክሙ ታሤንዩ ሎሙ ወኪያየሰ አኮ ዘልፈ ዘትረክቡኒ።,"You always have the poor with you, but you won’t always have me." +እርስዋ ይህን ሽቱ በሰውነቴ ላይ አፍስሳ ለመቃብሬ አደረገች።,ወዘንተሰ ዕፍረተ ዘሶጠት ዲበ ርእስየ ለቀበርየ ገብረት።,By pouring this perfume over my body she’s prepared me to be buried. +እውነት እላችኋለሁ፤ ይህ ወንጌል በዓለም ሁሉ በማናቸውም ስፍራ በሚሰበክበት እርስዋ ያደረገችው ደግሞ ለእርስዋ መታሰቢያ እንዲሆን ይነገራል።”ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት እንደተስማማ,አማን እብለክሙ በኀበ ተሰብከ ዝ ወንጌል በውስተ ኵሉ ዓለም ያንብቡ ላቲ ዘገብረት ዛቲ ብእሲት ወይዝክርዋ።በእንተ ይሁዳ አስቆሮታዊ,"I tell you the truth that wherever in the whole world this good news is announced, what she’s done will also be told in memory of her.”Judas betrays Jesus" +በዚያን ጊዜ የአስቆሮቱ ይሁዳ የሚባለው ከዐሥራ ሁለቱ አንዱ ወደ ካህናት አለቆች ሄዶ,ወእምዝ ሖረ አሐዱ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ ዘስሙ ይሁዳ አስቆሮታዊ ኀበ ሊቃነ ካህናት።,"Then one of the Twelve, who was called Judas Iscariot, went to the chief priests" +“ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ?” እነርሱም ሠላሳ ብር መዘኑለት።,ወይቤሎሙ ሚ መጠነ ትሁቡኒ እመ አገብኦ ለክሙ ወተናገሩ ምስሌሁ ወተሰናአዉ የሀብዎ ሠላሳ ብሩረ።,"and said, “What will you give me if I turn Jesus over to you?” They paid him thirty pieces of silver." +ከዚያችም ሰዓት ጀምሮ አሳልፎ ሊሰጠው ምቹ ጊዜ ይሻ ነበር።ኢየሱስ የፋሲካን እራት ከሐዋርያቱ ጋር እንደበላ,ወእምይእቲ ዕለት ኮነ የኀሥሥ ሣኅተ ከመ ያግብኦ ሎሙ።በእንተ በዓለ ፍሥሕ,From that time on he was looking for an opportunity to turn him in.Passover with the disciples +በቂጣው በዓል በመጀመሪያ ቀን ደቀ መዛሙርቱ ወደ ኢየሱስ ቀርበው “ፋሲካን ትበላ ዘንድ ወዴት ልናሰናዳልህ ትወዳለህ?” አሉት።,ወበቀዳሚት ዕለተ ፍሥሕ ቀርቡ አርዳኢሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወይቤልዎ በአይቴ ትፈቅድ ናስተዳሉ ለከ ትብላዕ ፍሥሐ።,"On the first day of the Festival of Unleavened Bread, the disciples came to Jesus and said, “Where do you want us to prepare for you to eat the Passover meal?”" +እርሱም “ወደ ከተማ ከእገሌ ዘንድ ሄዳችሁ ‘መምህር ጊዜዬ ቀርቦአል፤ ከደቀ መዛሙርቴ ጋር ከአንተ ዘንድ ፋሲካን አደርጋለሁ ይላል’ በሉት፤” አለ።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ሑሩ ውስተ ሀገር ኀበ እገሌ ወበልዎ ለበዓለ ውእቱ ቤት ይቤለከ ሊቅ ጊዜየ ቀርበ ወበኀቤከ እገብር ፋሲካ ምስለ አርዳእየ።,"He replied, “Go into the city, to a certain man, and say, ‘The teacher says,“My time is near. I’m going to celebrate the Passover with my disciples at your house.”’”" +ደቀ መዛሙርቱም ኢየሱስ እንዳዘዛቸው አደረጉ፤ ፋሲካንም አሰናዱ።,ወገብሩ አርዳኢሁ በከመ አዘዞሙ እግዚእ ኢየሱስ ወአስተዳለዉ ፍሥሐ።,The disciples did just as Jesus instructed them. They prepared the Passover. +በመሸም ጊዜ ከዐሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርቱ ጋር በማዕድ ተቀመጠ።,ወምሴተ ከዊኖ ረፈቀ ምስለ ዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ።,That evening he took his place at the table with the twelve disciples. +ሲበሉም “እውነት እላችኋለሁ፤ ከእናንተ አንዱ እኔን አሳልፎ ይሰጣል፤” አለ።,ወእንዘ ይበልዑ ይቤ አማን እብለክሙ ከመ አሐዱ እምኔክሙ ያገብአኒ።,"As they were eating he said, “I assure you that one of you will betray me.”" +እጅግም አዝነው እያንዳንዱ “ጌታ ሆይ! እኔ እሆንን?” ይሉት ጀመር።,ወተከዙ ጥቀ ወአኀዙ ይበልዎ በበ አሐዱ አነሁ እንጋ እግዚኦ።,"Deeply saddened, each one said to him, “I’m not the one, am I, Lord?”" +እርሱም መልሶ “ከእኔ ጋር እጁን በወጭቱ ያጠለቀ፥ እኔን አሳልፎ የሚሰጥ እርሱ ነው።,ወአውሥአ ወይቤሎሙ ዘያወርድ እዴሁ ምስሌየ ውስተ መጽብሕየ ውእቱ ያገብአኒ።,"He replied, “The one who will betray me is the one who dips his hand with me into this bowl." +የሰው ልጅስ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይሄዳል፤ ነገር ግን የሰው ልጅ አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት፤ ያ ሰው ባልተወለደ ይሻለው ነበር፤” አለ።,ወወልደ ዕጓለ እመሕያውሰ የሐውር በከመ ተሠርዐ በእንቲኣሁ፥ ወባሕቱ አሌ ሎቱ ለውእቱ ብእሲ ዘያገብኦ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው እምኀየሶ ለውእቱ ብእሲ ሶበ ኢተወልደ።,The Human One goes to his death just as it is written about him. But how terrible it is for that person who betrays the Human One! It would have been better for him if he had never been born.” +አሳልፎ የሚሰጠው ይሁዳም መልሶ “መምህር ሆይ! እኔ እሆንን?” አለ፤ “አንተ አልህ፤” አለው።የቅዱስ ቍርባን ሥርዓት,ወአውሥአ ይሁዳ ዘያገብኦ ወይቤ አነሁ እንጋ ረቢ ወይቤሎ ለሊከ ትቤ።በእንተ ሥርዐተ ምሥጢር ዘቍርባን,"Now Judas, who would betray him, replied, “It’s not me, is it, Rabbi?”Jesus answered, “You said it.”Last supper" +ሲበሉም ኢየሱስ ኅብስትን አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና “እንካችሁ፥ ብሉ፤ ይህ ሥጋዬ ነው፤” አለ።,ወእንዘ ይበልዑ ነሥአ ኅብስተ እግዚእ ኢየሱስ ወባረከ ወፈተተ ወወሀቦሙ ለአርዳኢሁ ወይቤሎሙ ሕንክሙ ብልዑ ዝ ውእቱ ሥጋየ።,"While they were eating, Jesus took bread, blessed it, broke it, and gave it to the disciples and said, “Take and eat. This is my body.”" +ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው፤ እንዲህም አለ፤ “ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ፤,ወነሥአ ጽዋዐኒ ወአእኰተ ወወሀቦሙ እንዘ ይብል ስትዩ እምኔሁ ኵልክሙ።,"He took a cup, gave thanks, and gave it to them, saying, “Drink from this, all of you." +ስለ ብዙዎች ለኀጢአት ይቅርታ የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ይህ ነው።,ዝ ውእቱ ደምየ ዘሐዲስ ሥርዐት ዘይትከዐው ለቤዛ ብዙኃን ወለኅድገተ ኀጢአት።,"This is my blood of the covenant, which is poured out for many so that their sins may be forgiven." +ነገር ግን እላችኋለሁ፤ በአባቴ መንግሥት ከእናንተ ጋር ከዚህ ከወይን ፍሬ አዲሱን እስከምጠጣበት እስከዚያ ቀን ድረስ ከዛሬ ጀምሬ አልጠጣም።”,ወናሁ እብለክሙ ኢይሰቲ እንከ እምዝንቱ አፂረ ፍሬ ወይን እስከ እንታክቲ ዕለት አመ አስትዮ ሐዲሰ ምስሌክሙ በመንግሥተ አቡየ።,"I tell you, I won’t drink wine again until that day when I drink it in a new way with you in my Father’s kingdom.”" +መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ።ጴጥሮስ እንደሚክደው ኢየሱስ አስቀድሞ እንደተናገረ,ወሰቢሖሙ ወፅኡ ውስተ ደብረ ዘይት።,"Then, after singing songs of praise, they went to the Mount of Olives.Predictions about disciples leaving Jesus" +በዚያን ጊዜ ኢየሱስ “በዚች ሌሊት ሁላችሁ በእኔ ትሰናከላላችሁ፤ ‘እረኛውን እመታለሁ፤ የመንጋውም በጎች ይበተናሉ፤’ የሚል ተጽፎአልና፤,ወእምዝ ይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኵልክሙ ተዐልዉኒ በዛቲ ሌሊት እስመ ይቤ መጽሐፍ እቀትሎ ለኖላዊ ወይዘረዉ አባግዐ መርዔቱ።,"Then Jesus said to his disciples, “Tonight you will all fall away because of me. This is because it is written, I will hit the shepherd, and the sheep of the flock will go off in all directions." +ከተነሣሁ በኋላ ግን ወደ ገሊላ እቀድማችኋለሁ፤” አላቸው።,ወእምከመ ተንሣእኩ እቀድመክሙ ገሊላ።,"But after I’m raised up, I’ll go before you to Galilee.”" +ጴጥሮስም መልሶ “ሁሉም በአንተ ቢሰናከሉ እኔ ከቶ አልሰናከልም፤” አለው።,ወአውሥአ ጴጥሮስ ወይቤሎ እመሂ ኵሎሙ ዐለዉከ አንሰ ኢየዐልወከ ግሙራ።,"Peter replied, “If everyone else stumbles because of you, I’ll never stumble.”" +ኢየሱስም “እውነት እልሃለሁ፤ በዚች ሌሊት ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ፤” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አማን እብለከ ከመ በዛቲ ሌሊት ሥልሰ ትክሕደኒ ዘእንበለ ይንቁ ዶርሆ።,"Jesus said to him, “I assure you that, before the rooster crows tonight, you will deny me three times.”" +ጴጥሮስም “ከአንተ ጋር መሞት እንኳ የሚያስፈልገኝ ቢሆን፥ ከቶ አልክድህም፤” አለው። ደቀ መዛሙርቱ ሁሉ ደግሞ እንደዚሁ አሉ።ኢየሱስ በጌቴሴማኒ እንደጸለየ,ወይቤሎ ጴጥሮስ እመውትሂ ምስሌከ ወኢይክሕደከ ወከማሁ ይቤሉ ኵሎሙ አርዳኢሁ።ዘከመ ጸለየ እግዚእ ኢየሱስ በጌቴሴማን,"Peter said, “Even if I must die alongside you, I won’t deny you.” All the disciples said the same thing.Jesus in prayer" +በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር ጌቴሴማኒ ወደምትባል ስፍራ መጣ፤ ደቀ መዛሙርቱንም “ወዲያ ሄጄ ስጸልይ ሳለ በዚህ ተቀመጡ፤” አላቸው።,ወእምዝ ሖረ ምስሌሆሙ ውስተ ዐጸደ ወይን ዘስሙ ጌቴሴማን ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ንበሩ ዝየ እስከ ሶበ አሐውር ከሃ ወእጼሊ።,"Then Jesus went with his disciples to a place called Gethsemane. He said to the disciples, “Stay here while I go and pray over there.”" +ጴጥሮስንም ሁለቱንም የዘብዴዎስን ልጆች ወስዶ ሊያዝን ሊተክዝም ጀመር።,ወነሥኦሙ ለጴጥሮስ ወለክልኤቱ ደቂቀ ዘብዴዎስ ወአኀዘ ይተክዝ ወይኅዝን።,"When he took Peter and Zebedee’s two sons, he began to feel sad and anxious." +“ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዘነች፤ በዚህ ቆዩ፤ ከእኔም ጋር ትጉ፤” አላቸው።,ወእምዝ ይቤሎሙ ተከዘት ነፍስየ እስከ ለሞት ንበሩ ዝየ ወትግሁ ምስሌየ፤,"Then he said to them, “I’m very sad. It’s as if I’m dying. Stay here and keep alert with me.”" +ጥቂትም ወደ ፊት እልፍ ብሎ በፊቱ ወደቀና ሲጸልይ “አባቴ! ቢቻልስ፥ ይህች ጽዋ ከእኔ ትለፍ፤ ነገር ግን አንተ እንደምትወድ ይሁን እንጂ እኔ እንደምወድ አይሁን፤” አለ።,ወተአተተ ሕቀ እምኔሆሙ ወሰገደ በገጹ ወጸለየ ወይቤ አቡየ እመሰ ይትከሀል ይኅልፍ እምኔየ ዝንቱ ጽዋዕ ወባሕቱ ፈቃደ ዚኣከ ይኩን ወአኮ ፈቃደ ዚኣየ።,"Then he went a short distance farther and fell on his face and prayed, “My Father, if it’s possible, take this cup of suffering away from me. However—not what I want but what you want.”" +ወደ ደቀ መዛሙርቱም መጣ፤ ተኝተውም አገኛቸውና ጴጥሮስን “እንዲሁም ከእኔ ጋር አንዲት ሰዓት እንኳ ልትተጉ አልቻላችሁምን?,ወሖረ ኀበ አርዳኢሁ ወረከቦሙ እንዘ ይነውሙ ወይቤሎ ለጴጥሮስ ከመዝኑ ስእንክሙ ተጊሀ አሐተ ሰዓተ ምስሌየ።,"He came back to the disciples and found them sleeping. He said to Peter, “Couldn’t you stay alert one hour with me?" +ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች፤ ሥጋ ግን ደካማ ነው፤” አለው።,ትግሁ፥ ወጸልዩ፥ ከመ ኢትባኡ ውስተ መንሱት እስመ መንፈስ ይፈቱ፥ ወሥጋ ይደክም።,"Stay alert and pray so that you won’t give in to temptation. The spirit is eager, but the flesh is weak.”" +ደግሞ ሁለተኛ ሄዶ ጸለየና “አባቴ! ይህች ጽዋ ሳልጠጣት ታልፍ ዘንድ የማይቻል እንደ ሆነ፥ ፈቃድህ ትሁን፤” አለ።,ወካዕበ ሖረ ወጸለየ ወይቤ ኦ አቡየ እመ ይትከሀል ዝንቱ ጽዋዕ ይኅልፍ ዘእንበለ እስተዮ ወባሕቱ ይኩን ፈቃድከ።,"A second time he went away and prayed, “My Father, if it’s not possible that this cup be taken away unless I drink it, then let it be what you want.”" +ደግሞም መጥቶ ዐይኖቻቸው በእንቅልፍ ከብደው ነበርና ተኝተው አገኛቸው።,ወገብአ ካዕበ ኀበ አርዳኢሁ ወረከቦሙ እንዘ ይነውሙ እስመ ከብዳ አዕይንቲሆሙ በድቃስ።,Again he came and found them sleeping. Their eyes were heavy with sleep. +ደግሞም ትቶአቸው ሄደ፤ ሦስተኛም ያንኑ ቃል ደግሞ ጸለየ።,ወኀደጎሙ ወሖረ ካዕበ በሣልስ ወጸለየ ኪያሁ ክመ ቃለ እንዘ ይብል።,But he left them and again went and prayed the same words for the third time. +ከዚያ ወዲያ ወደ ደቀ መዛሙርቱ መጥቶ “እንግዲህስ ተኙ፤ ዕረፉም፤ እነሆ፥ ሰዓቲቱ ቀርባለች፤ የሰው ልጅም በኀጢአተኞች እጅ አልፎ ይሰጣል።,ወገብአ ካዕበ ኀበ አርዳኢሁ ወይቤሎሙ ኑሙ እንከሰ ወአዕርፉ ናሁ በጽሐ ጊዜሁ ወያገብእዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ውስተ እደ ኃጥኣን።,"Then he came to his disciples and said to them, “Will you sleep and rest all night? Look, the time has come for the Human One to be betrayed into the hands of sinners." +ተነሡ፤ እንሂድ፤ እነሆ፥ አሳልፎ የሚሰጠኝ ቀርቦአል፤” አላቸው።ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ እንደሰጠው,ተንሥኡ፥ ንሑር ናሁ ቀርበ ዘያገብአኒ።ዘከመ ተእኅዘ እግዚእ ኢየሱስ,"Get up. Let’s go. Look, here comes my betrayer.”Arrest" +ይህንም ገና ሲናገር፥ እነሆ፥ ከዐሥራ ሁለቱ አንዱ ይሁዳ መጣ፤ ከእርሱም ጋር ብዙ ሕዝብ ሰይፍና ጐመድ ይዘው ከካህናት አለቆችና ከሕዝቡ ሽማግሎች ዘንድ መጡ።,ወእንዘ ዘንተ ይትናገር ናሁ በጽሐ ይሁዳ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ አርዳኢሁ ወምስሌሁ መጽኡ ብዙኃን ሰብእ ምስለ መጣብሕ ወዕፀው እምኀቤሆሙ ለሊቃነ ካህናት ወሊቃናተ ሕዝብ።,"While Jesus was still speaking, Judas, one of the Twelve, came. With him was a large crowd carrying swords and clubs. They had been sent by the chief priests and elders of the people." +አሳልፎ የሚሰጠውም “የምስመው እርሱ ነው፤ ያዙት፤” ብሎ ምልክት ሰጥቶአቸው ነበር።,ወዘያገብኦ ወሀቦሙ ትእምርተ እንዘ ይብል ዘእስዕሞ ውእቱ ኪያሁ አኀዙ።,His betrayer had given them a sign: “Arrest the man I kiss.” +ወዲያውም ወደ ኢየሱስ ቀረበና “መምህር ሆይ! ሰላም ለአንተ ይሁን፤” ብሎ ሳመው።,ወቀርበ ይእተ ጊዜ ይሁዳ ኀበ እግዚእ ኢየሱስ ወሰዐሞ ወይቤሎ በሓ ረቢ።,"Just then he came to Jesus and said, “Hello, Rabbi.” Then he kissed him." +ኢየሱስም “ወዳጄ ሆይ! ለምን ነገር መጣህ?” አለው። በዚያን ጊዜ ቀረቡ፤ እጃቸውንም በኢየሱስ ላይ ጭነው ያዙት።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ በእንተዝኑ መጻእከ ካልእየ ወእምዝ ቀርቡ ወአንሥኡ እደዊሆሙ ወአኀዝዎ ለእግዚእ ኢየሱስ።,"But Jesus said to him, “Friend, do what you came to do.” Then they came and grabbed Jesus and arrested him." +እነሆም፥ ከኢየሱስ ጋር ከነበሩት አንዱ እጁን ዘርግቶ ሰይፉን መዘዘና የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መትቶ ጆሮውን ቈረጠው።,ወናሁ አሐዱ እምእለ ምስሌሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ሰፍሐ እዴሁ ወመልሐ መጥባሕቶ ወዘበጦ ለገብረ ሊቀ ካህናት ወመተሮ እዝኖ ዘየማን።,"One of those with Jesus reached for his sword. Striking the high priest’s slave, he cut off his ear." +በዚያን ጊዜ ኢየሱስ እንዲህ አለው “ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አግብኣ ለመጥባሕትከ ውስተ ቤታ እስመ ኵሎሙ እለ መጥባሕተ ያነሥኡ በመጥባሕት ይመውቱ።,"Then Jesus said to him, “Put the sword back into its place. All those who use the sword will die by the sword." +ወይስ አባቴን እንድለምን እርሱም አሁን ከዐሥራ ሁለት ጭፍሮች የሚበዙ መላእክት እንዲሰድልኝ የማይችል ይመስልሃልን?,ይመስለከኑ ዘኢይክል አስተብቍዖቶ ለአቡየ ይፈኑ ሊተ ዘይበዝኁ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ ሠራዊተ መላእክት።,Or do you think that I’m not able to ask my Father and he will send to me more than twelve battle groups of angels right away? +እንዲህ ከሆነስ ‘እንደዚህ ሊሆን ይገባል፤’ የሚሉ መጻሕፍት እንዴት ይፈጸማሉ?”,ወእፎ እንከ ይትፌጸም ቃለ መጽሐፍ ዘይቤ እስመ ከመ ዝ ሀለዎ ይኩን።,"But if I did that, how would the scriptures be fulfilled that say this must happen?”" +በዚያን ሰዓት ኢየሱስ ለሕዝቡ “ወንበዴን እንደምትይዙ ሰይፍና ጐመድ ይዛችሁ ልትይዙኝ ወጣችሁን? በመቅደስ ዕለት ዕለት እያስተማርሁ ከእናንተ ጋር ስቀመጥ ሳለሁ አልያዛችሁኝም።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ለሕዝብ ሶቤሃ ከመ ሰራቂኑ መጻእክሙ ትዴግኑኒ ወተአኀዙኒ በዕፀው ወበመጣብሕ ወዘልፈ እነብር ምስሌክሙ በምኵራብ ወእሜህር ወኢአኀዝክሙኒ።,"Then Jesus said to the crowds, “Have you come with swords and clubs to arrest me, like a thief? Day after day, I sat in the temple teaching, but you didn’t arrest me." +ነገር ግን ይህ ሁሉ የሆነ የነቢያት መጻሕፍት ይፈጸሙ ዘንድ ነው፤” አለ። በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ሁሉ ትተውት ሸሹ።ኢየሱስ በአይሁድ የፍርድ ሸንጎ ፊት እንደ ቆመ,ወዝ ኵሉ ዘኮነ ከመ ይብጻሕ ቃለ ነቢያት ወእምዝ ኵሎሙ አርዳኢሁ ኀደግዎ ወጐዩ።,But all this has happened so that what the prophets said in the scriptures might be fulfilled.” Then all the disciples left Jesus and ran away.Jesus before the council +ኢየሱስን የያዙትም ጻፎችና ሽማግሎች ወደ ተከማቹበት ወደ ሊቀ ካህናቱ ወደ ቀያፋ ወሰዱት።,ወእለሰ አኀዝዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወሰድዎ ኀበ ቀያፋ ሊቀ ካህናት ወኀበ ተጋብኡ ጸሐፍት ወሊቃናት።,Those who arrested Jesus led him to Caiaphas the high priest. The legal experts and the elders had gathered there. +ጴጥሮስ ግን እስከ ሊቀ ካህናቱ ግቢ ድረስ ሩቅ ሆኖ ተከተለው፤ የነገሩንም ፍጻሜ ያይ ዘንድ ወደ ውስጥ ገብቶ ከሎሌዎቹ ጋር ተቀመጠ።,ወተለዎ ጴጥሮስ እምርኁቅ እስከ ዐጸደ ሊቀ ካህናት ወቦአ ውስጠ ወነበረ ምስለ ወዐልት ይርአይ ማኅለቅቶ ለነገር።,Peter followed him from a distance until he came to the high priest’s courtyard. He entered that area and sat outside with the officers to see how it would turn out. +የካህናት አለቆችና ሽማግሎች ሸንጎውም ሁሉ እንዲገድሉት በኢየሱስ ላይ የሐሰት ምስክር ይፈልጉ ነበር፤ አላገኙም፤,ወየኀሥሡ ሊቃነ ካህናት ወጸሐፍት ወሊቃናት ወኵሉ ዐውድ ሰማዕተ ሐሰት በዘይቀትልዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ��ኢረከቡ ሎቱ ጌጋየ።,The chief priests and the whole council were looking for false testimony against Jesus so that they could put him to death. +ብዙም የሐሰት ምስክሮች ምንም ቢቀርቡ አላገኙም።,ወመጽኡ ብዙኃን ሰማዕተ ሐሰት ወስእኑ ወድኅረ መጽኡ ክልኤቱ።,They didn’t find anything they could use from the many false witnesses who were willing to come forward. But finally they found two +በኋላም ሁለት ቀርበው “ይህ ሰው ‘የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ አፍርሼ በሦስት ቀን ልሠራው እችላለሁ፤’ ብሎአል፤” አሉ።,ወይቤሉ ይቤ ዝንቱ እክል ነሢቶቶ ለቤተ እግዚአብሔር ወበሣልስት ዕለት አሐንጾ።,"who said, “This man said, ‘I can destroy God’s temple and rebuild it in three days.’”" +ሊቀ ካህናቱም ተነሥቶ “እነዚህ ለሚመሰክሩብህ አንድ ስንኳ አትመልስምን?” አለው።,ወተንሥአ ሊቀ ካህናት ወይቤሎ ኢትሰምዕኑ፥ እንዘ መጠነዝ ያስተዋድዩከ።,"Then the high priest stood and said to Jesus, “Aren’t you going to respond to the testimony these people have brought against you?”" +ኢየሱስ ግን ዝም አለ። ሊቀ ካህናቱም “አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ክርስቶስ የሆንህ እንደ ሆነ እንድትነግረን በሕያው እግዚአብሔር አምልሃለሁ፤” አለው።,ወኢያውሥኦ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ሊቀ ካህናት አምሐልኩከ በእግዚአብሔር ሕያው ከመ ትንግረኒ እመ አንተሁ ክርስቶስ ወልዱ ለእግዚአብሔር።,"But Jesus was silent.The high priest said, “By the living God, I demand that you tell us whether you are the Christ, God’s Son.”" +ኢየሱስም “አንተ አልህ፤ ነገር ግን እላችኋለሁ፥ ከእንግዲህ ወዲህ የሰው ልጅ በኀይል ቀኝ ሲቀመጥ በሰማይም ደመና ሲመጣ ታያላችሁ፤” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አንተ ትቤ ወባሕቱ እብለክሙ እምይእዜሰ ትሬእይዎ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው እንዘ ይነብር በየማነ ኀይል ወእንዘ ይመጽእ በደመና ሰማይ።,"“You said it,” Jesus replied. “But I say to you that from now on you’ll see the Human One sitting on the right side of the Almighty and coming on the heavenly clouds.”" +በዚያን ጊዜ ሊቀ ካህናቱ ልብሱን ቀዶ “ተሳድቦአል፤ እንግዲህ ወዲህ ምስክሮች ስለ ምን ያስፈልገናል? እነሆ፥ ስድቡን አሁን ሰምታችኋል፤ ምን ይመስላችኋል?” አለ።,ወሶቤሃ ሠጠጠ አልባሲሁ ሊቀ ክህናት እንዘ ይብል ምንተ እንከ ትፈቅዱ ሎቱ ሰማዕተ ናሁ ፀረፈ ወሰማዕክሙ ጽርፈቶ ምንተ እንከ ትብሉ፤,"Then the high priest tore his clothes and said, “He’s insulting God! Why do we need any more witnesses? Look, you’ve heard his insult against God." +እነርሱም “ሞት ይገባዋል!” ብለው መለሱ።,ወአውሥኡ ወይቤሉ ዝንቱ ድልው ለሞት።,"What do you think?”And they answered, “He deserves to die!”" +በዚያን ጊዜ በፊቱ ተፉበት፤ ጐሰሙትም፤ ሌሎችም በጥፊ መትተው “ክርስቶስ ሆይ! በጥፊ የመታህ ማን ነው?,ወእምዝ ወረቁ ውስተ ገጹ ወኰርዕዎ ርእሶ በኅለት ወጸፍዕዎ እንዘ ይብሉ።,Then they spit in his face and beat him. They hit him +ትንቢት ተናገርልን፤” አሉ።ጴጥሮስ ኢየሱስን እንደካደ,ተነበይ ለነ ክርስቶስ መኑ ውእቱ ዘጸፍዐከ።በእንተ ክሕደተ ጴጥሮስ፥ ወንስሓሁ,"and said, “Prophesy for us, Christ! Who hit you?”Peter’s denial" +ጴጥሮስም ከቤት ውጭ በአጥሩ ግቢ ተቀምጦ ነበር፤ አንዲት ገረድም ወደ እርሱ ቀርባ “አንተ ደግሞ ከገሊላው ከኢየሱስ ጋር ነበርህ፤” አለችው።,ወጴጥሮስሰ ይነብር አፍኣ ውስተ ዐጸድ ወመጽአት አሐቲ ወለት ወትቤሎ አንተሂ ምስለ ኢየሱስ ገሊላዊ ሀለውከ።,"Meanwhile, Peter was sitting outside in the courtyard. A servant woman came and said to him, “You were also with Jesus the Galilean.”" +እርሱ ግን “የምትዪውን አላውቀውም፤” ብሎ በሁሉ ፊት ካደ።,ወክሕደ በቅድመ ኵሉ እንዘ ይብል ኢየአምሮ ለዘትብሊ።,"But he denied it in front of all of them, saying, “I don’t know what you are talking about.”" +ወደ በሩም ሲወጣ ሌላይቱ አየችውና በዚያ ላሉት “ይህ ደግሞ ከናዝሬቱ ከኢየሱስ ጋር ነበረ፤” አለች።,ወወፂኦ ኆኅተ ርእየቶ ካልእት ወትቤሎሙ ለእለ ይቀውሙ ህየ ዝኒ ሀሎ ምስለ ኢየሱስ ናዝራዊ።,"When he went over to the gate, another woman saw him and said to those who were there, “This man was with Jesus, the man from Nazareth.”" +ዳግመኛም ሲምል “ሰውየውን አላውቀውም፤” ብሎ ካደ።,ወክሕደ ካዕበ ወመሐለ ከመ ኢየአምሮ ለውእቱ ብእሲ።,"With a solemn pledge, he denied it again, saying, “I don’t know the man.”" +ጥቂትም ቈይተው በዚያ ቆመው የነበሩ ቀርበው ጴጥሮስን “አነጋገርህ ይገልጥሃልና፥ በእውነት አንተ ደግሞ ከእነርሱ ወገን ነህ፤” አሉት።,ወጐንድዮ ሕቀ መጽኡ እለ ይቀውሙ ወይቤልዎ ለጴጥሮስ አማን አንተሂ እምኔሆሙ አንተ ወነገርከ ያዐውቀከ።,"A short time later those standing there came and said to Peter, “You must be one of them. The way you talk gives you away.”" +በዚያን ጊዜ “ሰውየውን አላውቀውም፤” ብሎ ራሱን ሊረግምና ሊምል ጀመረ። ወዲያውም ዶሮ ጮኸ።,ወሶቤሃ መሐለ ወተረግመ ከመ ኢየአምሮ ለውእቱ ብእሲ ወበጊዜሃ ነቀወ ዶርሆ።,"Then he cursed and swore, “I don’t know the man!” At that very moment the rooster crowed." +ጴጥሮስም “ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ፤” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው፤ ወደ ውጭም ወጥቶ መራራ ልቅሶ አለቀሰ።,ወተዘከረ ጴጥሮስ ቃሎ ለእግዚእ ኢየሱስ ዘይቤሎ ሥልሰ ትክሕደኒ ዘእንበለ ይንቁ ዶርሆ ወወፅአ አፍኣ ወበከየ ብካየ መሪረ።,"Peter remembered Jesus’ words, “Before the rooster crows you will deny me three times.”And Peter went out and cried uncontrollably." +ሲነጋም የካህናት አለቆችና የሕዝቡ ሽማግሎች ሁሉ ሊገድሉት በኢየሱስ ላይ ተማከሩ፤,ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ወረበናተ ሕዝብ ይቅትልዎ ለእግዚእ ኢየሱስ።,Early in the morning all the chief priests and the elders of the people reached the decision to have Jesus put to death. +አስረውም ወሰዱት፤ ለገዢው ለጴንጤናዊው ጲላጦስም አሳልፈው ሰጡት።የአስቆሮቱ ይሁዳ እንደሞተ,ወአሲሮሙ ወሰድዎ፥ ወመጠውዎ ለጲላጦስ ጰንጤናዊ መልአከ አሕዛብ።በእንተ ደኃሪቱ ለይሁዳ,"They bound him, led him away, and turned him over to Pilate the governor.Judas’ death" +በዚያን ጊዜ አሳልፎ የሰጠው ይሁዳ እንደ ተፈረደበት አይቶ ተጸጸተ፤ ሠላሳውንም ብር ለካህናት አለቆችና ለሽማግሎች መልሶ,ወእምዝ ሶበ ርእየ ይሁዳ ዘአግብኦ ከመ አርስሕዎ ነስሐ ወአግብአ ውእተ ሠላሳ ብሩረ ለሊቃነ ካህናት ወለሊቃናተ ሕዝብ እንዘ ይብል አበስኩ ዘአግባእኩ ደመ ንጹሐ ወዘአቅተልኩ ጻድቀ።,"When Judas, who betrayed Jesus, saw that Jesus was condemned to die, he felt deep regret. He returned the thirty pieces of silver to the chief priests and elders, and" +“ንጹሕ ደም አሳልፌ በመስጠቴ በድያለሁ፤” አለ። እነርሱ ግን “እኛስ ምን አግዶን? አንተው ተጠንቀቅ፤” አሉ።,ወይቤልዎ ሚ ላዕሌነ ወሚ ላዕሌከ ለሊከ አእምር።,"said, “I did wrong because I betrayed an innocent man.”But they said, “What is that to us? That’s your problem.”" +ብሩንም በቤተ መቅደስ ጥሎ ሄደና ታንቆ ሞተ።,ወገደፈ ውእተ ብሩረ ውስተ ምኵራብ ወሖረ ወተሐንቀ ወሞተ።,Judas threw the silver pieces into the temple and left. Then he went and hanged himself. +የካህናት አለቆችም ብሩን አንሥተው “የደም ዋጋ ነውና ወደ መባ ልንጨምረው አልተፈቀደም፤” አሉ።,ወነሥኡ ሊቃነ ካህናት ውእተ ብሩረ ወይቤሉ ኢይደልወነ ንደዮ ውስተ ቤተ መባእ እስመ ሤጠ ደም ውእቱ።,"The chief priests picked up the silver pieces and said, “According to the Law it’s not right to put this money in the treasury. Since it was used to pay for someone’s life, it’s unclean.”" +ተማክረውም የሸክላ ሠሪውን መሬት ለእንግዶች መቃብር ገዙበት።,ወተማኪሮሙ ተሣየጡ ቦቱ ገራህተ ለብሓዊ ለመቃብረ እንግዳ።,So they decided to use it to buy the potter’s field where strangers could be buried. +ስለዚህ ያ መሬት እስከ ዛሬ ድረስ “የደም መሬት” ተባለ።,ወተሰምየ ውእቱ ገራህት ገራህተ ደም እስከ ዮም።,That’s why that field is called “Field of Blood” to this very day. +በዚያን ጊዜ በነቢዩ በኤር���ያስ የተባለው“ከእስራኤል ልጆችም አንዳንዶቹ የገመቱትን፥የተገመተውን ዋጋ ሠላሳ ብር ያዙ፤,ወይእተ አሚረ በጽሐ ቃለ ኤርምያስ ነቢይ ዘይቤ «ነሥኡ ሠላሳ ብሩረ ሤጦ ለክቡር ዘአክበርዎ ደቂቀ እስራኤል።,"This fulfilled the words of Jeremiah the prophet: And I took the thirty pieces of silver, the price for the one whose price had been set by some of the Israelites," +ጌታም እንዳዘዘኝ ስለ ሸክላ ሠሪ መሬት ሰጡት።”የሚል ተፈጸመ።ጲላጦስ ኢየሱስን እንደመረመረው,ወወሀብዎ ለገራህተ ለብሓዊ በከመ አዘዘኒ እግዚአብሔር።»ዘከመ ቆመ እግዚእ ኢየሱስ ቅድመ ጲላጦስ,"and I gave them for the potter’s field, as the Lord commanded me.Questioned by Pilate" +ኢየሱስም በገዢው ፊት ቆመ፤ ገዢውም “የአይሁድ ንጉሥ አንተ ነህን?” ብሎ ጠየቀው፤ ኢየሱስም “አንተ አልህ፤” አለው።,ወቆመ እግዚእ ኢየሱስ ቅድሜሁ ለመልአከ አሕዛብ ወተስእሎ መልአከ አሕዛብ ወይቤሎ አንተሁ ንጉሦሙ ለአይሁድ ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አንተ ትቤ።,"Jesus was brought before the governor. The governor said, “Are you the king of the Jews?”Jesus replied, “That’s what you say.”" +የካህናት አለቆችም ሽማግሎችም ሲከሱት ምንም አልመለሰም።,ወእንዘ ያስተዋድይዎ ሊቃነ ካህናት ወሊቃውንተ ሕዝብ አልቦ ዘተሰጥዎሙ ወኢምንተሂ።,But he didn’t answer when the chief priests and elders accused him. +በዚያን ጊዜ ጲላጦስ “ስንት ያህል እንዲመሰክሩብህ አትሰማምን?” አለው።,ወእምዝ ይቤሎ ጲላጦስ ኢትሰምዕኑ እንዘ መጠነ ዝ ያስተዋድዩከ።,"Then Pilate said, “Don’t you hear the testimony they bring against you?”" +ገዢውም እጅግ እስኪደነቅ ድረስ አንዲት ቃል ስንኳ አልመለሰለትም።ኢየሱስ የሞት ፍርድ እንደተፈረደበት,ወኢያውሥኦ ወኢአሐተኒ ቃለ እስከ ያነክር መልአክ።,"But he didn’t answer, not even a single word. So the governor was greatly amazed.Death sentence" +በዚያም በዓል ሕዝቡ የወደዱትን አንድ እስረኛ ሊፈታላቸው ለገዢው ልማድ ነበረው።,ወቦ ልማድ ለመስፍን ለለ በዓል ያሕዩ ሎሙ ለሕዝብ አሐደ እምነ ሙቁሓን ዘፈቀዱ።,"It was customary during the festival for the governor to release to the crowd one prisoner, whomever they might choose." +በዚያን ጊዜም በርባን የሚባል በጣም የታወቀ እስረኛ ነበራቸው።,ወቦ አሜሃ ሙቁሕ ዘስሙ በርባን ስሙዕ ወየአምሮ ኵሉ ሰብእ።,At that time there was a well-known prisoner named Jesus Barabbas. +እንግዲህ እነርሱ ተሰብስበው ሳሉ ጲላጦስ “በርባንን ወይስ ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን ማንኛውን ልፈታላችሁ ትወዳላችሁ?” አላቸው፤,ወእንዘ ጉቡኣን እሙንቱ ይቤሎሙ ጲላጦስ ለሕዝብ መነ ትፈቅዱ አሕዩ ለክሙ በርባንሃኑ ወሚመ ኢየሱስሃ ዘይብልዎ ክርስቶስ።,"When the crowd had come together, Pilate asked them, “Whom would you like me to release to you, Jesus Barabbas or Jesus who is called Christ?”" +በቅንዓት አሳልፈው እንደ ሰጡት ያውቅ ነበርና።,እስመ የአምር ከመ በቅንአቶሙ አግብእዎ።በእንተ ስምዕ ዘኮነ ጊዜ ሕማሙ,He knew that the leaders of the people had handed him over because of jealousy. +እርሱም በፍርድ ወንበር ተቀምጦ ሳለ ሚስቱ “ስለ እርሱ ዛሬ በሕልም እጅግ መከራ ተቀብያለሁና በዚያ ጻድቅ ሰው ምንም አታድርግ፤” ብላ ላከችበት።,ወእንዘ ይነብር ጲላጦስ ዐውደ ለአከት ኀቤሁ ብእሲቱ እንዘ ትብል ዑቅአ ኢተአብስ ላዕለ ውእቱ ጻድቅ እስመ ብዙኀ ሐመምኩ በዛቲ ሌሊት በሕልምየ በእንቲኣሁ።,"While he was serving as judge, his wife sent this message to him, “Leave that righteous man alone. I’ve suffered much today in a dream because of him.”" +የካህናት አለቆችና ሽማግሎች ግን በርባንን እንዲለምኑ ኢየሱስን ግን እንዲያጠፉ ሕዝቡን አባበሉ።,ወሊቃነ ካህናትሰ ወረበናት ኄጥዎሙ ለሕዝብ ወኦሆ አበልዎሙ ይስአሉ ከመ በርባንሃ ያሕዩ ሎሙ ወኢየሱስሃ ይስቅሉ።,But the chief priests and the elders persuaded the crowds to ask for Barabbas and kill Jesus. +ገዢውም መልሶ “ከሁለቱ ማንኛውን ልፈታላችሁ ትወዳላችሁ?” አላቸው፤ እነርሱም “በርባንን” አሉ።,ወአውሥአ መስፍን ወይቤሎሙ መነ ትፈቅዱ እምክልኤሆሙ አሕዩ ለክሙ ወይቤሉ በርባንሃ።,"The governor said, “Which of the two do you want me to release to you?”“Barabbas,” they replied." +ጲላጦስ “ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን እንግዲህ ምን ላድርገው?” አላቸው፤ ሁሉም “ይሰቀል!” አሉ።,ወይቤሎሙ ጲላጦስ ምንተ እንከ እረስዮ ለኢየሱስ ዘተብህለ ክርስቶስ ወይቤሉ ኵሎሙ ስቅሎ።,"Pilate said, “Then what should I do with Jesus who is called Christ?”They all said, “Crucify him!”" +ገዢውም “ምን ነው? ያደረገው ክፋት ምንድር ነው?” አለ፤ እነርሱ ግን “ይሰቀል!” እያሉ ጩኸት አበዙ።,ወይቤሎሙ መስፍን ምንተ እኩየ ገብረ ወአፈድፈዱ ጸሪሐ እንዘ ይብሉ ስቅሎ ስቅሎ።,"But he said, “Why? What wrong has he done?”They shouted even louder, “Crucify him!”" +ጲላጦስም ሁከት እንዲጀመር እንጂ አንዳች እንዳይረባ ባየ ጊዜ፥ ውሃ አንሥቶ “እኔ ከዚህ ጻድቅ ሰው ደም ንጹሕ ነኝ፤ እናንተ ተጠንቀቁ፤” ሲል በሕዝቡ ፊት እጁን ታጠበ።,ወእምዝ ሶበ ርእየ ጲላጦስ ከመ አልቦ ዘይበቍዕ ዘእንበለ ዳዕሙ ዘይበዝኅ ሀከክ ነሥአ ማየ ወተኀፅበ እዴሁ በቅድሜሆሙ ለሕዝብ እንዘ ይብል ንጹሕ አነ እምደሙ ለዝ ብእሲ ጻድቅ ወአንትሙ ለሊክሙ አእምሩ።,"Pilate saw that he was getting nowhere and that a riot was starting. So he took water and washed his hands in front of the crowd. “I’m innocent of this man’s blood,” he said. “It’s your problem.”" +ሕዝቡም ሁሉ መልሰው “ደሙ በእኛና በልጆቻችን ላይ ይሁን፤” አሉ።,ወአውሥኡ ወይቤሉ ኵሎሙ ሕዝብ ደሙ ላዕሌነ ወላዕለ ውሉድነ።,"All the people replied, “Let his blood be on us and on our children.”" +በዚያን ጊዜ በርባንን ፈታላቸው፤ ኢየሱስን ግን ገርፎ ሊሰቀል አሳልፎ ሰጠ።ወታደሮች በኢየሱስ ላይ እንዳፌዙ,ወእምዝ አሕየወ ሎሙ በርባንሃ ወቀሠፎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወመጠዎሙ ይስቅልዎ።ዘከመ ተሣለቁ መስተራትዓተ ሐራ፥ ላዕለ እግዚእ ኢየሱስ,"Then he released Barabbas to them. He had Jesus whipped, then handed him over to be crucified.Soldiers mocking Jesus" +በዚያን ጊዜ የገዢው ወታደሮች ኢየሱስን ወደ ገዢው ግቢ ውስጥ ወሰዱት፤ ጭፍራውንም ሁሉ ወደ እርሱ አከማቹ።,ወእምዝ ነሥእዎ መስተራትዓተ ሐራ ለእግዚእ ኢየሱስ ወወሰድዎ ውስተ ዐውደ ምኵናን ወአስተጋብኡ ላዕሌሁ ኵሎ ሠርዌ ሐራ።,"The governor’s soldiers took Jesus into the governor’s house, and they gathered the whole company of soldiers around him." +ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት፤,ወአእተቱ አልባሲሁ ወአልበስዎ ከለሜዳ ዘለይ።,They stripped him and put a red military coat on him. +ከእሾህም አክሊል ጐንጕነው በራሱ ላይ፥ በቀኝ እጁም መቃ አኖሩ፤ በፊቱም ተንበርክከው “የአይሁድ ንጉሥ ሆይ! ሰላም ለአንተ ይሁን፤” እያሉ ዘበቱበት፤,ወጸፈሩ አክሊለ ዘሦክ ወአስተቀጸልዎ ዲበ ርእሱ ወአስተአኀዝዎ ኅለተ በየማኑ ወአስተብረኩ ቅድሜሁ ወተሣለቁ ላዕሌሁ ወይቤልዎ በሓ ንጉሠ አይሁድ።,"They twisted together a crown of thorns and put it on his head. They put a stick in his right hand. Then they bowed down in front of him and mocked him, saying, “Hey! King of the Jews!”" +ተፉበትም፤ መቃውንም ይዘው ራሱን መቱት።,ወይወርቁ ላዕሌሁ ወይኰርዕዎ ርእሶ በኅለት።,"After they spit on him, they took the stick and struck his head again and again." +ከዘበቱበትም በኋላ ቀዩን ልብስ ገፈፉት፤ ልብሱንም አለበሱት፤ ሊሰቅሉትም ወሰዱት።የኢየሱስ መሰቀል,ወተሣሊቆሙ ላዕሌሁ ሰለብዎ ውእተ ከለሜዳ ዘለይ ወአልበስዎ አልባሲሁ ወወሰድዎ ይስቅልዎ።,"When they finished mocking him, they stripped him of the military coat and put his own clothes back on him. They led him away to crucify him.Crucifixion" +ሲወጡም ስምዖን የተባለው የቀሬናን ሰው አገኙ፤ እርሱንም መስቀሉን ይሸከም ዘንድ አስገደዱት።,ወእንዘ ይወፅኡ ረከቡ ብእሴ ቀሬናዌ ዘስሙ ስምዖን ወዐበጥዎ ይጹር መስቀሎ።,"As they were going out, they found Simon, a man from Cyrene. They forced him to carry his cross." +ትርጓሜው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሆን ጎልጎታ ወደሚባለው ስፍራ በደረሱ ጊዜም፥,ወበጺሖሙ ብሔረ ዘስሙ ጎልጎታ ዘበትርጓሜሁ ቀራንዮ።,"When they came to a place called Golgotha, which means Skull Place," +በሐሞት የተደባለቀ የወይን ጠጅ ሊጠጣ አቀረቡለት፤ ቀምሶም ሊጠጣው አልወደደም።,ወወሀብዎ ይስተይ ወይነ ወሐሞተ ድሙረ ወጥዒሞ አበየ ሰትየ።ዘከመ ተሰቅለ እግዚእነ,"they gave Jesus wine mixed with vinegar to drink. But after tasting it, he didn’t want to drink it." +ከሰቀሉትም በኋላ ልብሱን ዕጣ ጥለው ተካፈሉ፤,ወእምዝ ሰቀልዎ ወተካፈሉ አልባሲሁ ወተዐፀዉ ላዕሌሁ ከመ ይትፈጸም ቃለ መጽሐፍ ዘይቤ «ተካፈሉ አልባስየ ለርእሶሙ ወተዐፀዉ ዲበ ዐራዝየ።»,"After they crucified him, they divided up his clothes among them by drawing lots." +በዚያም ተቀምጠው ይጠብቁት ነበር።,ወነበሩ የዐቅብዎ ህየ።,"They sat there, guarding him." +“ይህ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉሥ ነው፤” የሚል የክሱን ጽሕፈት ከራሱ በላይ አኖሩ።,ወአንበሩ መልዕልተ ርእሱ ጽሒፎሙ መጽሐፈ ጌጋዩ ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ኢየሱስ ንጉሦሙ ለአይሁድ።,"They placed above his head the charge against him. It read, “This is Jesus, the king of the Jews.”" +በዚያን ጊዜ ሁለት ወንበዴዎች አንዱ በቀኝ አንዱም በግራ ከእርሱ ጋር ተሰቀሉ።,ወእምዝ ሰቀሉ ምስሌሁ ክልኤተ ፈያተ አሐደ በየማኑ ወአሐደ በፀጋሙ።,"They crucified with him two outlaws, one on his right side and one on his left." +የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበር፤,ወእለሂ የኀልፉ ይፀርፉ ላዕሌሁ እንዘ የሐውሱ ርእሶሙ።,"Those who were walking by insulted Jesus, shaking their heads" +“ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም የምትሠራው፥ ራስህን አድን፤ የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ ከመስቀል ውረድ፤” አሉት።,ወይብሉ ኦ ዘይነሥቶ ለቤተ መቅደስ ወበሠሉስ ዕለት የሐንጾ አድኅን ርእሰከ እመሰ ወልደ እግዚአብሔር አንተ ረድ እስኩ እመስቀልከ።,"and saying, “So you were going to destroy the temple and rebuild it in three days, were you? Save yourself! If you are God’s Son, come down from the cross.”" +እንዲሁም ደግሞ የካህናት አለቆች ከጻፎችና ከሽማግሎች ጋር እየዘበቱበት እንዲህ አሉ,ወከማሁ ሊቃነ ካህናትሂ ይሣለቁ ምስለ ጸሐፍት ወሊቃናት እንዘ ይብሉ።,"In the same way, the chief priests, along with the legal experts and the elders, were making fun of him, saying," +“ሌሎችን አዳነ፤ ራሱን ሊያድን አይችልም፤ የእስራኤል ንጉሥ ከሆነ፥ አሁን ከመስቀል ይውረድ፤ እኛም እናምንበታለን።,ባዕደ ያድኅን ወርእሶ ኢይክል አድኅኖ እመሰ ንጉሠ እስራኤል ውእቱ ለይረድኬ ይእዜ እመስቀሉ ንርአይ ወንእመን ቦቱ።,"“He saved others, but he can’t save himself. He’s the king of Israel, so let him come down from the cross now. Then we’ll believe in him." +በእግዚአብሔር ታምኖአል፤ ‘የእግዚአብሔር ልጅ ነኝ፤’ ብሎአልና ከወደደውስ አሁን ያድነው።”,ወለእመ ተአመነ በእግዚአብሔር ናሁ ይእዜ ለያድኅኖ እመ ይፈቅዶ እስመ ይብል ወልደ እግዚአብሔር አነ።,"He trusts in God, so let God deliver him now if he wants to. He said, ‘I’m God’s Son.’”" +ከእርሱ ጋር የተሰቀሉት ወንበዴዎች ደግሞ ያንኑ እያሉ ይነቅፉት ነበር።የኢየሱስ መሞት,ወከማሁ ፈያትኒ እለ ተሰቅሉ ምስሌሁ ይዘነጕጕዎ።በእንተ ሞቱ ለእግዚእነ ዲበ ዕፀ መስቀል,The outlaws who were crucified with him insulted him in the same way.Death +ከስድስት ሰዓትም ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።,ወእምጊዜ ስሱ ሰዓት ጸልመ ኵሉ ዓለም እስከ ተስዐቱ ሰዓት።,From noon until three in the afternoon the whole earth was dark. +በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ “ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ?” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ። ይህም “አምላኬ አምላኬ፥ ስለ ምን ተውኸኝ?” ማለት ነው።,ወጊዜ ተስዐቱ ሰዓት ጸርሐ እግዚእ ኢየሱስ በዐቢይ ቃል እንዘ ይብ��� ኤሎሄ ኤሎሄ ኤልማስ ላማ ሰበቅታኒ ዝ ውእቱ ብሂል አምላኪየ አምላኪየ ለምንት ኀደገኒ።,"At about three Jesus cried out with a loud shout, “Eli, Eli, lama sabachthani,” which means, “My God, my God, why have you left me?”" +በዚያም ከቆሙት ሰዎች ሰምተው “ይህስ ኤልያስን ይጠራል፤” አሉ።,ወሰሚዖሙ እለ ይቀውሙ ህየ ይቤሉ ዝሰ ኤልያስሃ ይጼውዕ።,"After hearing him, some standing there said, “He’s calling Elijah.”" +ወዲያውም ከእነርሱ አንዱ ሮጠ፤ ሰፍነግም ይዞ ሆምጣጤ ሞላበት፤ በመቃም አድርጎ አጠጣው።,ወውእተ ጊዜ ሮጸ አሐዱ እምኔሆሙ ወነሥአ ሰፍነገ ወመልአ ብሒአ ወአሰረ ውስተ ኅለት ወአሕዘዞ ውስተ አፉሁ።,"One of them ran over, took a sponge full of vinegar, and put it on a pole. He offered it to Jesus to drink." +ሌሎቹ ግን “ተው፤ ኤልያስ መጥቶ ያድነው እንደ ሆነ እንይ፤” አሉ።,ወቦ እለ ይቤሉ ኅድጉ ንርአይ ለእመ ይመጽእ ኤልያስ ያድኅኖ።,"But the rest of them said, “Let’s see if Elijah will come and save him.”" +ኢየሱስም ሁለተኛ በታላቅ ድምፅ ጮኾ ነፍሱን ተወ።,ወጸርሐ ካዕበ እግዚእ ኢየሱስ በዐቢይ ቃል ወወፅአት መንፈሱ ሶቤሃ።,Again Jesus cried out with a loud shout. Then he died. +እነሆም፥ የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ከሁለት ተቀደደ፤ ምድርም ተናወጠች፤ ዐለቶችም ተሰነጠቁ፤,ወተሠጠ መንጦላዕተ ቤተ መቅደስ እምላዕሉ እስከ ታሕቱ ወኮነ ለክልኤ ክፍል ወአድለቅለቀት ምድር ወነቅዐ ኰኵሕ።,"Look, the curtain of the sanctuary was torn in two from top to bottom. The earth shook, the rocks split," +መቃብሮችም ተከፈቱ፤ ተኝተው ከነበሩትም ከቅዱሳን ብዙ ሥጋዎች ተነሡ፤,ወተከሥቱ መቃብራት ወተንሥኡ ብዙኃን እምአብድንቲሆሙ ለጻድቃን።,and the bodies of many holy people who had died were raised. +ከትንሣኤውም በኋላ ከመቃብሮች ወጥተው ወደ ቅድስት ከተማ ገቡና ለብዙዎች ታዩ።,ወወፅኡ እመቃብሪሆሙ ወቦኡ ውስተ ሀገር ቅድስት እምድኅረ ተንሥኡ ወአስተርአይዎሙ ለብዙኃን።,After Jesus’ resurrection they came out of their graves and went into the holy city where they appeared to many people. +የመቶ አለቃም ከእርሱም ጋር ኢየሱስን የሚጠብቁ መናወጡንና የሆነውን ነገር አይተው “ይህ በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነበረ፤” ብለው እጅግ ፈሩ።,ወመኰንነ ምእትሰ ወእለ ምስሌሁ የዐቅብዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ርእዮሙ ውእተ ድልቅልቀ ዘኮነ ፈርሁ ጥቀ ወይቤሉ አማን ወልደ እግዚአብሔር ውእቱ ዝንቱ።,"When the centurion and those with him who were guarding Jesus saw the earthquake and what had just happened, they were filled with awe and said, “This was certainly God’s Son.”" +ኢየሱስን እያገለገሉ ከገሊላ የተከተሉት ብዙ ሴቶች በሩቅ ሆነው ሲመለከቱ በዚያ ነበሩ፤,ወሀለዋ ህየ ብዙኃት አንስት እለ ይሬእያ እምርኁቅ ኵሎ ዘኮነ ወውእቶን እለ ተለዋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ እምገሊላ ከመ ይትለአካሁ።,Many women were watching from a distance. They had followed Jesus from Galilee to serve him. +ከእነርሱም መግደላዊት ማርያምና የያዕቆብና የዮሳ እናት ማርያም የዘብዴዎስም የልጆቹ እናት ነበሩ።የኢየሱስ መቀበር,ወእማንቱ ማርያም መግደላዊት ወማርያም እንተ ያዕቆብ ወእሙ ለዮሳ ወእሞሙ ለደቂቀ ዘብዴዎስ።ዘከመ ሰአለ ዮሴፍ ሥጋሁ ለእግዚእነ,"Among them were Mary Magdalene, Mary the mother of James and Joseph, and the mother of Zebedee’s sons.Burial" +በመሸም ጊዜ ዮሴፍ የተባለው ባለ ጠጋ ሰው ከአርማትያስ መጣ፤ እርሱም ደግሞ የኢየሱስ ደቀ መዝሙር ነበረ፤,ወመስዮ መጽአ ብእሲ ባዕል እምአርማትያስ ዘስሙ ዮሴፍ ወውእቱሂ ይፀመዶ ለእግዚእ ኢየሱስ።,That evening a man named Joseph came. He was a rich man from Arimathea who had become a disciple of Jesus. +ይኸውም ወደ ጲላጦስ ቀርቦ የኢየሱስን ሥጋ ለመነው።,ወሖረ ኀበ ጲላጦስ ወሰአለ ሥጋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ወአዘዘ ጲላጦስ የሀብዎ።,He came to Pilate and asked for Jesus’ body. Pilate gave him permission to take it. +ጲላጦስም እንዲሰጡት አዘዘ። ዮሴፍም ���ጋውን ይዞ በንጹሕ በፍታ ከፈነው፤,ወነሢኦ ዮሴፍ ሥጋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ገነዞ በሰንዱናት ንጹሕ።,"Joseph took the body, wrapped it in a clean linen cloth," +ከዐለት በወቀረው በአዲሱ መቃብርም አኖረው፤ በመቃብሩም ደጃፍ ታላቅ ድንጋይ አንከባሎ ሄደ።,ወቀበሮ ውስተ መቃብር ሐዲስ ዘሎቱ አውቀረ ውስተ ኰኵሕ ወአንኰርኰረ እብነ ዐቢየ ወአንበረ ውስተ አፈ መቃብር ወኀለፈ።,"and laid it in his own new tomb, which he had carved out of the rock. After he rolled a large stone at the door of the tomb, he went away." +መግደላዊት ማርያምም ሁለተኛይቱም ማርያም በመቃብሩ አንጻር ተቀምጠው በዚያ ነበሩ።የኢየሱስ መቃብር እንደተጠበቀ,ወሀለዋ ህየ ማርያም መግደላዊት ወካልእታሂ ማርያም ይነብራ ቅድመ መቃብር።,"Mary Magdalene and the other Mary were there, sitting in front of the tomb.Guard at the tomb" +በማግሥቱም ከመዘጋጀት በኋላ በሚሆነው ቀን፥ የካህናት አለቆችና ፈሪሳውያን ወደ ጲላጦስ ተሰበሰቡና,ወበሳኒታ እንተ ይእቲ እምድኅረ ዐርብ ተጋብኡ ሊቃነ ካህናት ወፈሪሳውያን ኀበ ጲላጦስ።,"The next day, which was the day after Preparation Day, the chief priests and the Pharisees gathered before Pilate." +“ጌታ ሆይ! ያ አሳች በሕይወቱ ገና ሳለ ‘ከሦስት ቀን በኋላ እነሣለሁ፤’ እንዳለ ትዝ አለን።,ወይቤልዎ ተዘከርነ እግዚኦ ዘይቤ ዝኩ መስሐቲ አመ ሕያው ውእቱ አመ ሣልስት ዕለት እትነሣእ።,"They said, “Sir, we remember that while that deceiver was still alive he said, ‘After three days I will arise.’" +እንግዲህ ደቀ መዛሙርቱ መጥተው በሌሊት እንዳይሰርቁት ለሕዝቡም ‘ከሙታን ተነሣ፤’ እንዳይሉ፥ የኋለኛይቱ ስሕተት ከፊተኛይቱ ይልቅ የከፋች ትሆናለችና መቃብሩ እስከ ሦስተኛ ቀን ድረስ እንዲጠበቅ እዘዝ፤” አሉት።,አዝዝ እንከ ይዕቀቡ መቃብሪሁ እስከ ሠሉስ መዋዕል ከመ ኢይምጽኡ አርዳኢሁ ሌሊተ ወኢይስርቅዎ ወኢይበሉ ለሕዝብ ተንሥአ እሙታን ወትከውን ደኃሪት ጌጋዩ እንተ ተአኪ እምቀዳሚት።,"Therefore, order the grave to be sealed until the third day. Otherwise, his disciples may come and steal the body and tell the people, ‘He’s been raised from the dead.’ This last deception will be worse than the first.”" +ጲላጦስም “ጠባቆች አሉአችሁ፤ ሄዳችሁ እንዳወቃችሁ አስጠብቁ፤” አላቸው።,ወይቤሎሙ ጲላጦስ ንሥኡ ሠገራተ ወሑሩ ወአጽንዑ መቃብሮ በከመ ተአምሩ።,"Pilate replied, “You have soldiers for guard duty. Go and make it as secure as you know how.”" +እነርሱም ሄደው ከጠባቆች ጋር ድንጋዩን አትመው መቃብሩን አስጠበቁ።,ወሖሩ ወቀተሩ ወአጽንዑ መቃብሮ ወኀተምዋ ለይእቲ እብን ምስለ ሠገራት።,Then they went and secured the tomb by sealing the stone and posting the guard. +በሰንበትም መጨረሻ መጀመሪያው ቀን ሲነጋ መግደላዊት ማርያምና ሁለተኛይቱ ማርያም መቃብሩን ሊያዩ መጡ።,ወሠርከ ሰንበት ለጸቢሐ እሑድ መጽአት ማርያም መግደላዊት ወካልእታኒ ማርያም ይርአያ መቃብሮ።,"After the Sabbath, at dawn on the first day of the week, Mary Magdalene and the other Mary came to look at the tomb." +እነሆም፥ የጌታ መልአክ ከሰማይ ስለ ወረደ ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ፤ ቀርቦም ድንጋዩን አንከባሎ በላዩ ተቀመጠ።,ወናሁ ኮነ ድልቅልቅ ዐቢይ እስመ መልአከ እግዚአብሔር ወረደ እምሰማይ ወቀርበ ወአንኰርኰራ ለይእቲ እብን እምአፈ መቃብር ወነበረ ዲቤሃ።,"Look, there was a great earthquake, for an angel from the Lord came down from heaven. Coming to the stone, he rolled it away and sat on it." +መልኩም እንደ መብረቅ ልብሱም እንደ በረዶ ነጭ ነበረ።,ወርእየቱ ከመ ዘመብረቅ ወአልባሲሁኒ ጸዓዳ ከመ ዘበረድ።,Now his face was like lightning and his clothes as white as snow. +ጠባቆቹም እርሱን ከመፍራት የተነሣ ተናወጡ፤ እንደ ሞቱም ሆኑ።,ወእምግርማሁ ተሀውኩ ወኮኑ ከመ አብድንት እለ የዐቅቡ መቃብረ።,The guards were so terrified of him that they shook with fear and became like dead men. +መልአኩም መልሶ ሴቶቹን አላቸው “እናንተስ አ���ፍሩ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንድትሹ አውቃለሁና፤,ወአውሥአ ውእቱ መልአክ ወይቤሎን ለአንስት ኢትፍርሃ አንትንሰ እስመ አአምር ከመ ኢየሱስሃ ዘተሰቅለ ተኀሥሣ።,"But the angel said to the women, “Don’t be afraid. I know that you are looking for Jesus who was crucified." +እንደ ተናገረ ተነሥቶአልና፤ በዚህ የለም፤ የተኛበትን ስፍራ ኑና እዩ።,ኢሀሎ ዝየሰ ተንሥአ በከመ ይቤ ወባሕቱ ንዓ ትርአያ መካኖ ኀበ ተቀብረ።,"He isn’t here, because he’s been raised from the dead, just as he said. Come, see the place where they laid him." +ፈጥናችሁም ሂዱና ‘ከሙታን ተነሣ፤ እነሆም፥ ወደ ገሊላ ይቀድማችኋል በዚያም ታዩታላችሁ፤’ ብላችሁ ለደቀ መዛሙርቱ ንገሩአቸው።,ወፍጡነ ሑራ ንግራሆሙ ለአርዳኢሁ ከመ ተንሥአ እምዉታን ወናሁ ይቀድመክሙ ገሊላ ወበህየ ትሬእይዎ ናሁ አይዳዕኩክን።,"Now hurry, go and tell his disciples, ‘He’s been raised from the dead. He’s going on ahead of you to Galilee. You will see him there.’ I’ve given the message to you.”" +እነሆም ነገርኋችሁ።” በፍርሃትና በታላቅ ደስታም ፈጥነው ከመቃብር ሄዱ፤ ለደቀ መዛሙርቱም ሊያወሩ ሮጡ።,ወኀለፋ ፍጡነ እምኀበ መቃብር በፍርሀት ወበፍሥሓ ዐቢይ ወሮጻ ይንግራሆሙ ለአርዳኢሁ።,"With great fear and excitement, they hurried away from the tomb and ran to tell his disciples." +እነሆም፥ ኢየሱስ አገኛቸውና “ደስ ይበላችሁ፤” አላቸው። እነርሱም ቀርበው እግሩን ይዘው ሰገዱለት።,ወእንዘ የሐውራ ይንግራሆሙ ለአርዳኢሁ ተራክቦን እግዚእ ኢየሱስ በፍኖት ወይቤሎን በሓክን ወቀርባ ወአኀዛ እገሪሁ ወሰገዳ ሎቱ።,But Jesus met them and greeted them. They came and grabbed his feet and worshipped him. +በዚያን ጊዜ ኢየሱስ “አትፍሩ፤ ሄዳችሁ ወደ ገሊላ እንዲሄዱ ለወንድሞቼ ተናገሩ፤ በዚያም ያዩኛል፤” አላቸው።,ወእምዝ ይቤሎን እግዚእ ኢየሱስ ኢትፍርሃ ሑራ ንግራሆሙ ለአኀውየ ከመ ይሑሩ ገሊላ ወበህየ ይሬእዩኒ።,"Then Jesus said to them, “Don’t be afraid. Go and tell my brothers that I am going into Galilee. They will see me there.”Guards’ report" +ሲሄዱም ሳሉ እነሆ፥ ከጠባቆቹ አንዳንድ ወደ ከተማ መጥተው የሆነውን ሁሉ ለካህናት አለቆች አወሩ።,ወኀሊፎን እማንቱ አተዉ ሠገራት ሀገረ ወነገሩ ለሊቃነ ካህናት ኵሎ ዘኮነ።,"Now as the women were on their way, some of the guards came into the city and told the chief priests everything that had happened." +ከሽማግሎች ጋርም ተሰብስበው ተማከሩና ለጭፍሮች ብዙ ገንዘብ ሰጥተዋቸው,ወተጋብኡ ወተማከሩ ምስለ ሊቃውንት ወወሀብዎሙ ብዙኀ ወርቀ ለሠገራት።,They met with the elders and decided to give a large sum of money to the soldiers. +“እኛ ተኝተን ሳለን ደቀ መዛሙርቱ በሌሊት መጥተው ሰረቁት” በሉ።,ወይቤልዎሙ በሉ አርዳኢሁ ሌሊተ መጽኡ ወሰረቅዎ እንዘ ንነውም ንሕነ።,"They told them, “Say that Jesus’ disciples came at night and stole his body while you were sleeping." +ይህም በገዢው ዘንድ የተሰማ እንደ ሆነ፥ እኛ እናስረዳዋለን፤ እናንተም ያለ ሥጋት እንድትሆኑ እናደርጋለን፤” አሉአቸው።,ወእምከመ ተሰምዐ ዝንቱ ነገር በኀበ መልአከ አሕዛብ ንሕነ ናአምኖ ወለክሙኒ ናድኅነክሙ ወናጸድቅ ነገረክሙ ወዘእንበለ ኀዘን ንሬስየክሙ።,"And if the governor hears about this, we will take care of it with him so you will have nothing to worry about.”" +እነርሱም ገንዘቡን ተቀብለው እንደ አስተማሩአቸው አደረጉ። ይህም ነገር በአይሁድ ዘንድ እስከ ዛሬ ድረስ ሲወራ ይኖራል።ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እንዲያስተምሩ እንዳዘዛቸው,ወነሢኦሙ ሠገራት ውእተ ብሩረ ኀለፉ ወገብሩ በከመ መሀርዎሙ ወወፅአ ዝንቱ ነገር በኀበ አይሁድ እስከ ዮም።,So the soldiers took the money and did as they were told. And this report has spread throughout all Judea to this very day.Commissioning of the disciples +ዐሥራ አንዱ ደቀ መዛሙርት ግን ኢየሱስ ወዳዘዛቸው ተራራ ወደ ገሊላ ሄዱ፤,ወአርዳኢሁሰ ዐሠርቱ ወአሐዱ ሖሩ ውስተ ገሊላ ��በ ደብር ዘአዘዞሙ እግዚእ ኢየሱስ።,"Now the eleven disciples went to Galilee, to the mountain where Jesus told them to go." +ባዩትም ጊዜ ሰገዱለት፤ የተጠራጠሩ ግን ነበሩ።,ወሶበ ርእይዎ ሰገዱ ሎቱ ወመንፈቆሙሰ ናፈቁ።,"When they saw him, they worshipped him, but some doubted." +ኢየሱስም ቀረበና እንዲህ ብሎ ተናገራቸው “ሥልጣን ሁሉ በሰማይና በምድር ተሰጠኝ።,ወቀርበ እግዚእ ኢየሱስ ወተናገሮሙ እንዘ ይብል ተውህበ ሊተ ኵሉ ኵነኔ ሰማይ ወምድር።,"Jesus came near and spoke to them, “I’ve received all authority in heaven and on earth." +-,ሑሩ ወመሀሩ ኵሎ አሕዛበ ወእንዘ ታጠምቅዎሙ በሉ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ።,"Therefore, go and make disciples of all nations, baptizing them in the name of the Father and of the Son and of the Holy Spirit," +እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም፥ እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”,ወመሀርዎሙ ይዕቀቡ ኵሎ ዘአዘዝኩክሙ ወናሁ አነ እሄሉ ምስሌክሙ በኵሉ መዋዕል እስከ ኅልቀተ ዓለም።መልአ ጽሕፈተ ብሥራቱ ለማቴዎስ ሐዋርያ አሐዱ እምዐሠርቱ ወክልኤቱ ሐዋርያት ወኮነ ዘጸሐፎ በምድረ ፍልስጥኤም በአስተሐምሞ መንፈስ ቅዱስ እምድኅረ ዕርገቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በአጵሮግዮን ውስተ ሰማይ በሰመንቱ ዓመት ወበቀዳሚት ዓመተ መንግሥቱ ለቀላውዴዎስ ቄሣር።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,"teaching them to obey everything that I’ve commanded you. Look, I myself will be with you every day until the end of this present age.”" +,በእንተ ትንሣኤሁ ለእግዚእነ, +-,ወበውእቱ መዋዕል መጽአ ዮሐንስ መጥምቅ እንዘ ይሰብክ በገዳመ ይሁዳ ዘዮርዳኖስ።,"In those days John the Baptist appeared in the desert of Judea announcing," +በዚያም ወራት መጥምቁ ዮሐንስ “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ” ብሎ በይሁዳ ምድረ በዳ እየሰበከ መጣ።,እንዘ ይብል ነስሑ እስመ ቀርበት መንግሥተ ሰማያት።,“Change your hearts and lives! Here comes the kingdom of heaven!” +በነቢዩ በኢሳይያስ“ ‘የጌታን መንገድ አዘጋጁ፤ ጥርጊያውንም አቅኑ’ እያለበምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ”የተባለለት ይህ ነውና።,እስመ ዝንቱ ውእቱ ዘተብህለ በኢሳይያስ ነቢይ እንዘ ይብል «ቃለ ዐዋዲ ዘይሰብክ በገዳም ወይብል ጺሑአ ፍኖቶ ለእግዚአብሔር ወዐርዩ መጽያሕቶ።»,"He was the one of whom Isaiah the prophet spoke when he said: The voice of one shouting in the wilderness,“Prepare the way for the Lord; make his paths straight.”" +ራሱም ዮሐንስ የግመል ጠጉር ልብስ ነበረው፤ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ ነበር፤ ምግቡም አንበጣና የበረሓ ማር ነበረ።,ወልብሱ ለዮሐንስ እምፀጕረ ገመል ወቅናቱ ዘአዲም ውስተ ሐቌሁ ወሲሳዩ አንበጣ ወመዓረ ገዳም።,"John wore clothes made of camel’s hair, with a leather belt around his waist. He ate locusts and wild honey." +ያን ጊዜ ኢየሩሳሌም ይሁዳም ሁሉ በዮርዳኖስም ዙሪያ ያለ አገር ሁሉ ወደ እርሱ ይወጡ ነበር፤,ወይመጽኡ ኀቤሁ ኵሎሙ ሰብአ ኢየሩሳሌም ወኵሎሙ ሰብአ ይሁዳ ወኵሉ አድያሚሃ ለዮርዳኖስ።,"People from Jerusalem, throughout Judea, and all around the Jordan River came to him." +ኀጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር።,ወያጠምቆሙ በፈለገ ዮርዳኖስ እንዘ ይትአመኑ ኀጣውኢሆሙ።,"As they confessed their sins, he baptized them in the Jordan River." +ዳሩ ግን ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ብዙዎች ወደ ጥምቀቱ ሲመጡ ባየ ጊዜ፥ እንዲህ አላቸው “እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?,ወሶበ ርእየ ብዙኃነ እምፈሪሳውያን ወሰዱቃውያን እንዘ ይመጽኡ ውስተ ጥምቀቱ ጽሚተ ይቤሎሙ ኦ ትውልደ አራዊተ ምድር መኑ አመረክሙ ከመ ታምሥጡ እመቅሠፍት ወእመንሱት ወእመዐት ዘይመጽእ።,"Many Pharisees and Sadducees came to be baptized by John. He said to them, “You children of snakes! Who warned you to escape from the angry judgment that is coming soon?" +እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ፤,ግበሩኬ እንከ ፍሬ ሠናየ ዘይደልወክሙ ለንስሓ።,Produce fruit that shows you have changed your hearts and lives. +በልባችሁም ‘አብርሃም አባት አለን’ እንደምትሉ አይምሰላችሁ፤ እላችኋለሁና ከነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆች ሊያስነሣለት እግዚአብሔር ይችላል።,ወኢይምሰልክሙ ዘታመሥጡ በብሂለ አብ ብነ አብርሃም እብለክሙ ከመ ይክል እግዚአብሔር እምእላንቱ አእባን አንሥኦ ውሉድ ለአብርሃም።,"And don’t even think about saying to yourselves, Abraham is our father. I tell you that God is able to raise up Abraham’s children from these stones." +አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቍኦረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።,እስመ ናሁ ወድአ ማሕፄ ተሠይመ ውስተ ጕንደ ዕፀው ይንበር ኵሉኬ ዕፅ ዘኢይፈሪ ፍሬ ሠናየ ይትገዘም ወውስተ እሳት ይትወደይ።,"The ax is already at the root of the trees. Therefore, every tree that doesn’t produce good fruit will be chopped down and tossed into the fire." +እኔስ “ለንስሐ በውሃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል፤,አንሰኬ አጠምቀክሙ በማይ ለንስሓ ወዘእምድኅሬየሰ ይመጽእ ውእቱ ይጸንዕ እምኔየ ዘኢይደልወኒ እጹር አሣእኖ ወውእቱ ያጠምቀክሙ በመንፈስ ቅዱስ ወበእሳት።,I baptize with water those of you who have changed your hearts and lives. The one who is coming after me is stronger than I am. I’m not worthy to carry his sandals. He will baptize you with the Holy Spirit and with fire. +መንሹም በእጁ ነው፤ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፤ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል፤ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል።”የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መጠመቅ,ዘመሥኤ ውስተ እዴሁ ዘቦቱ ያነጽሕ ዐውደ እክሉ ወያስተጋብእ ሥርናዮ ውስተ መዛግብቲሁ ወሐሠሮሰ ያውዒ በእሳት ዘኢይጠፍእ።በእንተ ጥምቀተ እግዚእ ኢየሱስ,The shovel he uses to sift the wheat from the husks is in his hands. He will clean out his threshing area and bring the wheat into his barn. But he will burn the husks with a fire that can’t be put out.”Baptism of Jesus +ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።,አሜሃ መጽአ እግዚእ ኢየሱስ እምገሊላ ውስተ ዮርዳኖስ ከመ ይጠመቅ እም ዮሐንስ በፈለገ ዮርዳኖስ።,At that time Jesus came from Galilee to the Jordan River so that John would baptize him. +ዮሐንስ ግን “እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል፤ አንተም ወደ እኔ ትመጣለህን?” ብሎ ይከለክለው ነበር።,ወዮሐንስሰ አበዮ እንዘ ይብል አነ እፈቅድ እምኀቤከ እጠመቅ ወአንተኑ ትመጽእ ኀቤየ።,"John tried to stop him and said, “I need to be baptized by you, yet you come to me?”" +ኢየሱስም መልሶ “አሁንስ ፍቀድልኝ፤ እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና” አለው። ያን ጊዜ ፈቀደለት።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ኅድግ ምዕረሰ እስመ ከመዝ ተድላ ለነ ወይደልወነ ከመ ንፈጽም ኵሎ ጽድቀ ወእምዝ ኀደጎ።,"Jesus answered, “Allow me to be baptized now. This is necessary to fulfill all righteousness.”So John agreed to baptize Jesus." +ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኀ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤,ወተጠሚቆ እግዚእ ኢየሱስ ሶቤሃ ወፅአ እማይ ወናሁ ተርኅወ ሎቱ ሰማይ ወርእየ መንፈሰ እግዚአብሔር እንዘ ይወርድ በአምሳለ ርግብ ወነበረ ዲቤሁ።,"When Jesus was baptized, he immediately came up out of the water. Heaven was opened to him, and he saw the Spirit of God coming down like a dove and resting on him." +እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ “በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው” አለ።,ወናሁ መጽአ ቃል እምሰማይ ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ዘቦቱ ሠመርኩ።,"A voice from heaven said, “This is my Son whom I dearly love; I find happiness in him.”" +ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው።,ወእምዝ ወሰዶ መንፈስ ለእግዚእ ኢየሱስ ገዳመ ከመ ይትመከር እምኀበ ዲያብሎስ።,Then the Spirit led Jesus up into the wilderness so that the devil might tempt him. +አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።,ወጾመ አርብዓ መዓልተ ወአርብዓ ሌሊተ ወእምድኅረ ዝ ርኅበ።,"After Jesus had fasted for forty days and forty nights, he was starving." +ፈታኝም ቀርቦ “የእግዚአብሔር ልጅ ከሆንህ፥ እነዚህ ድንጋዮች እንጀራ እንዲሆኑ በል!” አለው።,ወቀርበ ዘያሜክሮ ወይቤሎ እመሰ ወልደ እግዚአብሔር አንተ በል ከመ እላ አእባን ኅብስተ ይኩና።,"The tempter came to him and said, “Since you are God’s Son, command these stones to become bread.”" +እርሱም መልሶ “ ‘ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም’ ተብሎ ተጽፎአል” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ጽሑፍ «ከመ አኮ በኅብስት ክመ ዘየሐዩ ሰብእ አላ በኵሉ ቃል ዘይወፅእ እምአፉሁ ለእግዚአብሔር።»,"Jesus replied, “It’s written, People won’t live only by bread, but by every word spoken by God.”" +ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደውና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ,ወእምዝ ነሥኦ ዲያብሎስ ወወሰዶ ውስተ ቅድስት ሀገር ወአቀሞ ውስተ ተድባበ ቤተ መቅደስ።,"After that the devil brought him into the holy city and stood him at the highest point of the temple. He said to him," +“ ‘መላእክቱን ስለ አንተ ያዝልሃል፤እግርህንም በድንጋይ ከቶ እንዳትሰናከል በእጃቸው ያነሡሃል’ተብሎ ተጽፎአልና የእግዚአብሔር ልጅስ ከሆንህ፥ ወደ ታች ራስህን ወርውር” አለው።,ወይቤሎ እመሰ አማን ወልደ እግዚአብሔር አንተ ቅንጽ እምዝየ ወተወረው ታሕተ እስመ ጽሑፍ «ከመ ለመላእክቲሁ ይኤዝዞሙ በእንቲኣከ ከመ ይዕቀቡከ በኵሉ ፍናዊከ ወበእደዊሆሙ ያነሥኡከ ከመ ኢትትዐቀፍ በእብን እግርከ።»,"“Since you are God’s Son, throw yourself down; for it is written, I will command my angels concerning you, and they will take you up in their hands so that you won’t hit your foot on a stone.”" +ኢየሱስም “ ‘ጌታን አምላክህን አትፈታተነው’ ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል” አለው።,ወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎ ካዕበ ጽሑፍ «ኢታመክሮ ለእግዚአብሔር አምላክከ።»,"Jesus replied, “Again it’s written, Don’t test the Lord your God.”" +ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፤ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ,ወእምዝ ነሥኦ ዲያብሎስ ውስተ ደብር ነዋኅ ጥቀ ወአርአዮ ኵሎ መንግሥታተ ዓለም ወኵሎ ክብሮሙ።,Then the devil brought him to a very high mountain and showed him all the kingdoms of the world and their glory. +“ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ” አለው።,ወይቤሎ ዘንተ ኵሎ እሁበከ እምከመ ሰገድከ ሊተ ወአማኅከኒ።,"He said, “I’ll give you all these if you bow down and worship me.”" +ያን ጊዜ ኢየሱስ “ሂድ፤ አንተ ሰይጣን ‘ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ’ ተብሎ ተጽፎአልና” አለው።,ወእምዝ ይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ሑር እምድኅሬየ ሰይጣን ጽሑፍ ለእግዚአብሔር አምላክከ ትስግድ ወኪያሁ ባሕቲቶ ታምልክ።,"Jesus responded, “Go away, Satan, because it’s written, You will worship the Lord your God and serve only him.”" +ያን ጊዜ ዲያቢሎስ ተወው፤ እነሆም፥ መላእክት ቀርበው ያገለግሉት ነበር።ጌታችን የማስተማር ሥራውን እንደጀመረ,ወእምዝ ኀደጎ ዲያብሎስ ወናሁ መላእክት መጽኡ ይትለአክዎ።ዘከመ ነበረ በቅፍርናሆም,"The devil left him, and angels came and took care of him.Move to Galilee" +ኢየሱስም ዮሐንስ አልፎ እንደ ተሰጠ በሰማ ጊዜ ወደ ገሊላ ፈቀቅ ብሎ ሄደ።,ወሰሚዖ እግዚእ ኢየሱስ ከመ አኀዝዎ ለዮሐንስ ተግኅሠ ውስተ ደወለ ገሊላ።,"Now when Jesus heard that John was arrested, he went to Galilee." +ናዝሬትንም ትቶ በዛብሎንና በንፍታሌም አገር በባሕር አጠገብ ወደ አለችው ወደ ቅፍርናሆም መጥቶ ኖረ።,ወኀደጋ ለናዝሬት ወመጺኦ ኀደረ ቅፍርናሆም እንተ መንገለ ባሕር ውስተ አድባረ ዛብሎን ወንፍታሌም።,"He left Nazareth and settled in Capernaum, which lies alongside the sea in the area of Zebulun and Naphtali." +በነቢዩም በኢሳይያስ እንዲህ የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሆነ፤,ከመ ይትፈጸም ዘተብህለ በኢሳይያስ ነቢይ እንዘ ይብል።,This fulfilled what Isaiah the prophet said: +ምድርና የንፍታሌም ምድር፥የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤,«ምድረ ዛብሎን ወምድረ ንፍታሌም ፍኖተ ባሕር ማዕዶተ ዮርዳኖስ ወገሊላ ዘአሕዛብ።,"Land of Zebulun and land of Naphtali, alongside the sea, across the Jordan, Galilee of the Gentiles," +ቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፤በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው።”,ሕዝብ ዘይነብር ውስተ ጽልመት ርእየ ብርሃነ ዐቢየ ወለእለሂ ይነብሩ ውስተ ጽልመት ወጽላሎተ ሞት ብርሃን ሠረቀ ሎሙ።»በእንተ ትምህርት ቀዳሚት ዘመሀረ እግዚእ ኢየሱስ,"the people who lived in the dark have seen a great light, and a light has come upon those who lived in the region and in shadow of death." +ከዚያ ዘመን ጀምሮኢየሱስ “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ” እያለ ይሰብክ ጀመር።አራቱ ዓሣ አጥማጆች እንደተጠሩ,ወእምይእቲ ዕለት አኀዘ እግዚእ ኢየሱስ ይስብክ፥ ወይበል ነስሑ እስመ ቀርበት መንግሥተ ሰማያት።በእንተ ቀዳማውያን ሐዋርያት,"From that time Jesus began to announce, “Change your hearts and lives! Here comes the kingdom of heaven!”Calling of the first disciples" +በገሊላ ባሕር አጠገብ ሲመላለስም ሁለት ወንድማማች ጴጥሮስ የሚሉትን ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፤ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና።,ወእንዘ ያንሶሱ መንገለ ባሕረ ገሊላ ርእየ ክልኤተ አኀወ ስምዖንሃ ዘተሰምየ ጴጥሮስ ወእንድርያስሃ እኅዋሁ እንዘ ይወድዩ መርበብቶሙ ውስተ ባሕር እስመ መሠግራን እሙንቱ።,"As Jesus walked alongside the Galilee Sea, he saw two brothers, Simon, who is called Peter, and Andrew, throwing fishing nets into the sea, because they were fishermen." +እርሱም “በኋላዬ ኑ፤ ሰዎችንም አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ” አላቸው።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ንዑ ትልዉኒ ድኅሬየ ወእሬስየክሙ ትኩኑ መሠግራነ ሰብእ።,"“Come, follow me,” he said, “and I’ll show you how to fish for people.”" +ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።,ወበጊዜሃ ኀደጉ መሣግሪሆሙ ወተለውዎ።,"Right away, they left their nets and followed him." +ከዚያም እልፍ ብሎ ሌሎችን ሁለት ወንድማማች የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ መረባቸውን ሲያበጁ አየ፤ ጠራቸውም።,ወኀሊፎ ሕቀ እምህየ ርእየ ካልኣነ ክልኤተ አኀወ ያዕቆብሃ ወልደ ዘብዴዎስ ወዮሐንስሃ እኅዋሁ ውስተ ሐመር ምስለ ዘብዴዎስ አቡሆሙ እንዘ ይሠርዑ ወያስተሣንዩ መሣግሪሆሙ ወጸውዖሙ።,"Continuing on, he saw another set of brothers, James the son of Zebedee and his brother John. They were in a boat with Zebedee their father repairing their nets. Jesus called them and" +እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታቸውን ትተው ተከተሉት።ኢየሱስ ብዙ ሰዎችን እንደፈወሰ,ወበጊዜሃ ኀደጉ ሐመሮሙ ወዘብዴዎስሃ አባሆሙ ወተለውዎ።በእንተ ቀዳማውያት መንክራቲሁ ለእግዚእ ኢየሱስ,immediately they left the boat and their father and followed him.Ministry to the crowds +ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ በገሊላ ሁሉ ይዞር ነበር።,ወአንሶሰወ እግዚእ ኢየሱስ ውስተ ኵሉ ገሊላ እንዘ ይሜህር በምኵራባቲሆሙ ወይሰብክ ወንጌለ መንግሥት ወይፌውስ ኵሎ ደዌ ���ኵሎ ሕማመ ዘውስተ ሕዝብ።,"Jesus traveled throughout Galilee, teaching in their synagogues. He announced the good news of the kingdom and healed every disease and sickness among the people." +ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታመሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ፤ ፈወሳቸውም።,ወወፅአ ስሙዓተ ነገሩ ውስተ ኵላ ሶርያ ወአምጽኡ ኀቤሁ ኵሎ ድውያነ ወኵሎ ሕሙማነ ዘለለ ዚኣሁ ሕማሞሙ ወጽዑራነ ወእለሂ ቦሙ አጋንንት ወወርኃውያነ ወእለሂ ነገርጋር ወመፃጕዓነ ወአሕየዎሙ ለኵሎሙ።,"News about him spread throughout Syria. People brought to him all those who had various kinds of diseases, those in pain, those possessed by demons, those with epilepsy, and those who were paralyzed, and he healed them." +ከገሊላም ከዐሥሩ ከተማም ከኢየሩሳሌምም ከይሁዳም ከዮርዳኖስም ማዶ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።,ወተለውዎ ብዙኃን አሕዛብ እምገሊላ ወእምዐሥሩ አህጉር ወእምኢየሩሳሌም ወእምይሁዳ ወእማዕዶተ ዮርዳኖስ።,"Large crowds followed him from Galilee, the Decapolis, Jerusalem, Judea, and from the areas beyond the Jordan River." +ሕዝቡንም አይቶ ወደ ተራራ ወጣ፤ በተቀመጠም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀረቡ፤,ወርእዮ ብዙኃነ አሕዛበ ዐርገ ውስተ ደብር ወነበረ ወቀርቡ ኀቤሁ አርዳኢሁ።,"Now when Jesus saw the crowds, he went up a mountain. He sat down and his disciples came to him." +አፉንም ከፍቶ አስተማራቸው እንዲህም አለ፦,ወከሠተ አፉሁ ወመሀሮሙ እንዘ ይብል።,"He taught them, saying:" +“ንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፤መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።,ብፁዓን ነዳያን በመንፈስ እስመ ሎሙ ይእቲ መንግሥተ ሰማያት።,"“Happy are people who are hopeless, because the kingdom of heaven is theirs." +የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፤መፅናናትን ያገኛሉና።,ብፁዓን እለ ይላሕዉ ይእዜ እስመ እሙንቱ ይትፌሥሑ።,"“Happy are people who grieve, because they will be made glad." +የዋሆች ብፁዓን ናቸው፤ምድርን ይወርሳሉና።,ብፁዓን የዋሃን እስመ እሙንቱ ይወርስዋ ለምድር።,"“Happy are people who are humble, because they will inherit the earth." +ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው፤ይጠግባሉና።,ብፁዓን እለ ይርኅቡ ወይጸምኡ በእንተ ጽድቅ፤ እስመ እሙንቱ ይጸግቡ።,"“Happy are people who are hungry and thirsty for righteousness, because they will be fed until they are full." +የሚምሩ ብፁዓን ናቸው፤ይማራሉና።,ብፁዓን መሓርያን እስመ ሎሙኒ ይምሕርዎሙ።,"“Happy are people who show mercy, because they will receive mercy." +ልበ ንጹሖች ብፁዓን ናቸው፤እግዚአብሔርን ያዩታልና።,ብፁዓን ንጹሓነ ልብ እስመ እሙንቱ ይሬእይዎ ለእግዚአብሔር።,"“Happy are people who have pure hearts, because they will see God." +የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው፤የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና።,ብፁዓን ገባርያነ ሰላም እስመ እሙንቱ ውሉደ እግዚአብሔር ይሰመዩ።,"“Happy are people who make peace, because they will be called God’s children." +ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፤መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና።,ብፁዓን እለ ይሰደዱ በእንተ ጽድቅ እስመ ሎሙ ይእቲ መንግሥተ ሰማያት።,"“Happy are people whose lives are harassed because they are righteous, because the kingdom of heaven is theirs." +“ቅፉአችሁና ሲያሳድዱአችሁ በእኔም ምክንያት ክፉውን ሁሉ በውሸት ሲናገሩባችሁ ብፁዓን ናችሁ።,ብፁዓን አንትሙ ሶበ ይሰድዱክሙ ወይዘነጕጉክሙ ወይነቡ ኵሎ እኩየ ላዕሌክሙ እንዘ ይሔስዉ በእንቲኣየ።,"“Happy are you when people insult you and harass you and speak all kinds of bad and false things about you, all because of me." +ዋጋችሁ በሰማያት ታላቅ ነውና ደስ ይበላችሁ፤ሐሴትም አድርጉ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያትን እንዲሁ አሳድደዋቸዋልና።”ለዓለም ጨውና ብርሃን ስለመሆን,ተፈሥሑ ወተሐሠዩ እስመ ብዙኅ ዕሴትክሙ በሰማያት እስመ ከመዝ ሰደድዎሙ ለነቢያት እለ እምቅድሜክሙ።,"Be full of joy and be glad, because you have a great reward in heaven. In the same way, people harassed the prophets who came before you.Salt and light" +እናንተ “ድር ጨው ናችሁ፤ ጨው አልጫ ቢሆን ግን በምን ይጣፍጣል? ወደ ውጭ ተጥሎ በሰው ከመረገጥ በቀር ወደ ፊት ለምንም አይጠቅምም።,አንትሙ ውእቱ ጼዉ ለምድር ወእመሰ ጼው ለስሐ በምንትኑ እንከ ይቄስምዎ አልቦኬ እንከ ዘይበቍዕ ዘእንበለ ዘይገድፍዎ አፍኣ ወይከይድዎ ሰብእ በእገሪሆሙ።,"“You are the salt of the earth. But if salt loses its saltiness, how will it become salty again? It’s good for nothing except to be thrown away and trampled under people’s feet." +“ንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።,አንትሙ ውእቱ ብርሃኑ ለዓለም ኢትክል ተከብቶ ሀገር እንተ ተሐንጸት መልዕልተ ደብር።,You are the light of the world. A city on top of a hill can’t be hidden. +መብራትንም አብርተው ከዕንቅብ በታች አይደለም እንጂ በመቅረዙ ላይ ያኖሩታል፤በቤት ላሉት ሁሉም ያበራል።,ወኢያኀትዉ ማኅቶተ ከመ ያንብርዋ ታሕተ ከፈር አላ ያነብርዋ ዲበ ተቅዋማ ወታበርህ ለኵሎሙ እለ ውስተ ቤት።,"Neither do people light a lamp and put it under a basket. Instead, they put it on top of a lampstand, and it shines on all who are in the house." +መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።ስለ ሕግ የተሰጠ ትምህርት,ከማሁኬ ይብራህ ብርሃንክሙ በቅድመ ሰብእ ከመ ይርአዩ ምግባሪክሙ ሠናየ ወይሰብሕዎ ለአቡክሙ ዘበሰማያት።ዘከመ ኢተስዕሩ ኦሪት ወነቢያት,"In the same way, let your light shine before people, so they can see the good things you do and praise your Father who is in heaven.Jesus and the Law" +“ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም።,ኢይምሰልክሙ ዘመጻእኩ እስዐሮሙ ለኦሪት ወለነቢያት ኢመጻእኩ እስዐሮሙ ዘእንበለ ዳእሙ ከመ እፈጽሞሙ።,“Don’t even begin to think that I have come to do away with the Law and the Prophets. I haven’t come to do away with them but to fulfill them. +እውነት እላችኋለሁ፤ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፤ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።,አማን እብለክሙ እስከ አመ የኀልፍ ሰማይ ወምድር የውጣ እንተ አሐቲ ኅርመታ ወአሐቲ ቅርፀታ ኢተኀልፍ እምኦሪት ወእምነቢያት እስከ ሶበ ኵሉ ይከውን።,"I say to you very seriously that as long as heaven and earth exist, neither the smallest letter nor even the smallest stroke of a pen will be erased from the Law until everything there becomes a reality." +እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል፤ የሚያደርግ ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ ይባላል።,ዘኬ ፈትሐ አሐተ እምእላ ትእዛዛት እንተ ተሐጽጽ ወይሜህር ከመዝ ለሰብእ ሕጹጸ ይከውን በመንግሥተ ሰማያት ወዘሰ ይሜህር ወይገብር ውእቱ ዐቢየ ይከውን በመንግሥተ ሰማያት።,"Therefore, whoever ignores one of the least of these commands and teaches others to do the same will be called the lowest in the kingdom of heaven. But whoever keeps these commands and teaches people to keep them will be called great in the kingdom of heaven." +እላችኋለሁና ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።ስለ ቁጣ የተሰጠ ትምህርት,ናሁ እብለክሙ ከመ ለእመ ኢፈድፈደ ጽድቅክሙ ፈድፋደ እምጸሐፍት ወእምፈሪሳውያን ኢትበውኡ ውስተ መንግሥተ ሰማያት።በእንተ ስድስቱ ቃላት,"I say to you that unless your righteousness is greater than the righteousness of the legal experts and the Pharisees, you will never enter the kingdom of heaven.Law of murder" +“ለቀደሙት ‘አትግደል’ እንደተባለ ሰምታችኋል፤ የገደለም ሁሉ ፍርድ ይገባዋል።,ሰማዕክሙ ዘተብህለ ለቀደምትክሙ ኢትቅትል ነፍሰ ወዘሰ ቀተለ ረስሐ ውእቱ ለ��ነኔ።,"“You have heard that it was said to those who lived long ago, Don’t commit murder, and all who commit murder will be in danger of judgment." +እኔ ግን እላችኋለሁ፤በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል።,ወአንሰ እብለክሙ ኵሉ ዘያምዕዕ እኅዋሁ በከንቱ ረስሐ ውእቱ ለኵነኔ ወዘሂ ይቤሎ ለእኍሁ ኅሡር ዘፀርቅ ረስሐ ወይትኴነን በዐውድ ወዘሰ ይቤሎ አብድ ረስሐ ውእቱ ወይትኴነን በእሳተ ገሃነም።,"But I say to you that everyone who is angry with their brother or sister will be in danger of judgment. If they say to their brother or sister, ‘You idiot,’ they will be in danger of being condemned by the governing council. And if they say, ‘You fool,’ they will be in danger of fiery hell." +እንግዲህ መባህን በመሠዊያው ላይ ብታቀርብ፥ በዚያም ወንድምህ አንዳች በአንተ ላይ እንዳለው ብታስብ፥,ወእምከመኬ ታበውእ መባአከ ውስተ ምሥዋዕ ወበህየ ተዘከርከ ከመ ቦ እኁከ ዘተሓየሰከ።,"Therefore, if you bring your gift to the altar and there remember that your brother or sister has something against you," +በዚያ በመሠዊያው ፊት መባህን ትተህ ሂድ፤አስቀድመህም ከወንድምህ ጋር ታረቅ፤በኋላም መጥተህ መባህን አቅርብ።,ኅድግ ህየ መባአከ ቅድመ ምሥዋዕ ወሑር ቅድመ ተኳነን ምስለ እኁከ ወእምዝ ገቢአከ አብእ መባአከ።,leave your gift at the altar and go. First make things right with your brother or sister and then come back and offer your gift. +አብረኸው በመንገድ ሳለህ ከባላጋራህ ጋር ፈጥነህ ተስማማ፤ ባላጋራ ለዳኛ እንዳይሰጥህ ዳኛም ለሎሌው፤ወደ ወህኒም ትጣላለህ፤,ኩን ጠቢበ ለዕድውከ ፍጡነ እንዘ ሀሎከ ምስሌሁ ውስተ ፍኖት ከመ ኢይመጡከ ዕድውከ ለመኰንን ወመኰንን ይሜጥወከ ለወዓሊሁ ወወዓሊሁኒ ይሞቅሐከ።,"Be sure to make friends quickly with your opponents while you are with them on the way to court. Otherwise, they will haul you before the judge, the judge will turn you over to the officer of the court, and you will be thrown into prison." +እውነት እልሃለሁ፥ የመጨረሻዋን ሳንቲም እስክትከፍል ድረስ ከቶ ከዚያ አትወጣም።ስለማመንዘር የተሰጠ ትምህርት,አማን እብለከ ከመ ኢትወፅእ እምህየ እስከ ሶበ ትሴልጥ ደኃሪተ ገመስ ዘላዕሌከ።,I say to you in all seriousness that you won’t get out of there until you’ve paid the very last penny.Law of adultery +“ ‘አታመንዝር’ ዝንደተባለ ሰምታችኋል።,ሰማዕክሙ ዘተብህለ ለቀደምትክሙ ኢትዘሙ።,"“You have heard that it was said, Don’t commit adultery." +እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ወደ ሴት ያየ ሁሉ የተመኛትም ያን ጊዜ በልቡ ከእርስዋ ጋር አመንዝሮአል።,ወአንሰ እብለክሙ ኵሉ ዘርእያ ለብእሲት ወፈተዋ ወድአ ዘመወ ባቲ በልቡ።,But I say to you that every man who looks at a woman lustfully has already committed adultery in his heart. +ቀኝ ዐይንህም ብታሰናክልህ አውጥተህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻልሃልና።,እመኒ ዐይንከ እንተ የማን ታስሕተከ ምልሓ ወግድፋ እምላዕሌከ እስመ ይኄይሰከ ነቋረከ ትባእ ውስተ መንግሥተ ሰማያት እምትባእ ምስለ ክልኤሆን አዕይንቲከ ውስተ እሳተ ገሃነም።,"And if your right eye causes you to fall into sin, tear it out and throw it away. It’s better that you lose a part of your body than that your whole body be thrown into hell." +ቀኝ እጅህም ብታሰናክልህ ቆርጠህ ከአንተ ጣላት፤ ሙሉ ሰውነትህ በገሃነም ከሚጣል ይልቅ ከአካላትህ አንድ ቢጠፋ ይሻላልና።ስለ መፋታት የተሰጠ ትምህርት,ወእመኒ እዴከ እንተ የማን ታስሕተከ ምትራ ወግድፋ እምላዕሌከ እስመ ይኄይሰከ ይትኀጐል አሐዱ እምነ አባልከ እምኵሉ ሥጋከ ይትወደይ ውስተ እሳተ ገሃነም ወእመኒ እግርከ ዘየማን ታስሕተከ ምትራ ወግድፋ እምላዕሌከ እስመ ይኄይሰከ ሐንካሰከ ትባእ ውስተ መንግሥተ ሰማያት እምትባእ ምስለ ክልኤሆን እገሪከ ውስተ እሳተ ገ���ነም።,"And if your right hand causes you to fall into sin, chop it off and throw it away. It’s better that you lose a part of your body than that your whole body go into hell.Law of divorce" +“ ‘ሚስቱን የሚፈታት ሁሉ የፍችዋን ጽሕፈት ይስጣት’ ተባለ።,ሰማዕክሙ ዘተብህለ ለቀደምትክሙ ኵሉ ዘይድኅር ብእሲቶ ይጽሐፍ ላቲ መጽሐፈ ኅድጋቲሃ ወየሀባ ወይድኀራ።,"“It was said, ‘Whoever divorces his wife must give her a divorce certificate.’" +እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ያለ ዝሙት ምክንያት ሚስቱን የሚፈታ ሁሉ አመንዝራ ያደርጋታል፤ የተፈታችውንም የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል።ስለ መሐላ የተሰጠ ትምህርት,ወአንሰ እብለክሙ ኵሉ ዘይድኅር ብእሲቶ ዘእንበለ ትዘሙ በላዕሌሁ ለሊሁ ረሰያ ዘማ ወዘሂ ኅድገተ አውሰበ ዘመወ።,But I say to you that whoever divorces his wife except for sexual unfaithfulness forces her to commit adultery. And whoever marries a divorced woman commits adultery.Law of solemn pledges +“ደግሞ ለቀደሙት ‘በውሸት አትማል ነገር ግን መሐላዎችህን ለጌታ ስጥ’ እንደተባለ ሰምታችኋል።,ወካዕበ ሰማዕክሙ ዘከመ ተብህለ ለቀደምትክሙ ኢትምሐሉ በሐሰት ወባሕቱ አግብኡ መሐላክሙ ለእግዚአብሔር።,"“Again you have heard that it was said to those who lived long ago: Don’t make a false solemn pledge, but you should follow through on what you have pledged to the Lord." +እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ከቶ አትማሉ፤ በሰማይ አይሆንም የእግዚአብሔር ዙፋን ነውና፤,ወአንሰ እብለክሙ ኢትምሐሉ ግሙራ ኢ በሰማይ እስመ መንበሩ ለእግዚአብሔር ውእቱ።,"But I say to you that you must not pledge at all. You must not pledge by heaven, because it’s God’s throne." +በምድርም አይሆንም የእግሩ መረገጫ ናትና፤ በኢየሩሳሌምም አይሆንም የታላቁ ንጉሥ ከተማ ናትና፤,ወኢ በምድር እስመ መከየደ እገሪሁ ይእቲ ወኢ በኢየሩሳሌም እስመ ሀገሩ ይእቲ ለንጉሥ ዐቢይ።,"You must not pledge by the earth, because it’s God’s footstool. You must not pledge by Jerusalem, because it’s the city of the great king." +በራስህም አትማል፤ አንዲቱን ጠጉር ነጭ ወይም ጥቁር ልታደርግ አትችልምና።,ወኢ በርእስክሙ ኢትምሐሉ ወኢ በሥዕርተ ርእስክሙ እስመ ኢትክሉ አሐተ እምሥዕርተ ርእስክሙ ኢ አጻዕድዎ ወኢ አጽልሞ።,"And you must not pledge by your head, because you can’t turn one hair white or black." +ነገር ግን ቃላችሁ አዎን አዎን ወይም አይደለም አይደለም ይሁን፤ ከነዚህም የወጣ ከክፉው ነው።ስለ በቀል የተሰጠ ትምህርት,ባሕቱ ይኩን ነገርክሙ እመሂ እወ እወ ወእመሂ አልቦ አልቦ ወፈድፋደሰ እምእሉ እምእኩይ ውእቱ።,"Let your yes mean yes, and your no mean no. Anything more than this comes from the evil one.Law of retaliation" +“ ‘ዐይን ስለ ዐይን ጥርስም ስለ ጥርስ’ እንደ ተባለ ሰምታችኋል።,ሰማዕክሙ ዘተብህለ ለቀደምትክሙ ዐይን ቤዛ ዐይን ወስን ቤዛ ስን።,"“You have heard that it was said, An eye for an eye and a tooth for a tooth." +እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ክፉውን አትቃወሙ፤ ዳሩ ግን ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ ለሚመታህ ሁሉ ሁለተኛውን ደግሞ አዙርለት፤,ወአንሰኬ እብለክሙ ኢትትቃወምዎ ለእኩይ በእኩይ ወለዘሂ ጸፍዐከ መልታሕቴከ እንተ የማን ሚጥ ሎቱ ካልእታሂ።,"But I say to you that you must not oppose those who want to hurt you. If people slap you on your right cheek, you must turn the left cheek to them as well." +እንዲከስህም እጀ ጠባብህንም እንዲወስድ ለሚወድ መጎናጸፊያህን ደግሞ ተውለት፤,ወለዘሂ ይፈቅድ ይትዐገልከ መልበሰከ ኅድግ ሎቱ ክዳነከሂ።,"When they wish to haul you to court and take your shirt, let them have your coat too." +ማንም ሰው አንድ ምዕራፍ ትሄድ ዘንድ ቢያስገድድህ ሁለተኛውን ከእርሱ ጋር ሂድ።,ወለዘሂ ዐበጠከ አሐደ ምዕራፈ ሑር ምስሌሁ ክልኤተ ምዕራፈ።,"When they force you to go one mile, go with them two." +ለሚለምንህ ስጥ፤ ከአንተም ይበደር ዘንድ ከሚወደው ፈቀቅ አትበል።ጠላትን ስለመውደድ የተሰጠ ትምህርት,ወለኵሉ ዘሰአለከ ሀቦ ወለዘሂ ይፈቅድ እምኔከ ይትለቃሕ ኢትክል���።,"Give to those who ask, and don’t refuse those who wish to borrow from you.Law of love" +“ ‘ባልንጀራህን ውደድ ጠላትህንም ጥላ’ እንደ ተባለ ሰምታችኋል።,ሰማዕክሙ ዘተብህለ «አፍቅር ቢጸከ ወጽላእ ጸላኢከ።»,"“You have heard that it was said, You must love your neighbor and hate your enemy." +-,ወአንሰ እብለክሙ አፍቅሩ ጸላእተክሙ ወባርክዎሙ ለእለ ይረግሙክሙ ወሠናየ ግበሩ ለእለ ይጸልኡክሙ ወጸልዩ በእንተ እለ ይትዔገሉክሙ ወይሰድዱክሙ።,"But I say to you, love your enemies and pray for those who harass you" +እኔ ግን እላችኋለሁ፤ በሰማያት ላለ አባታችሁ ልጆች ትሆኑ ዘንድ ጠላቶቻችሁን ውደዱ፤ የሚረግሙአችሁንም መርቁ፤ ለሚጠሉአችሁም መልካም አድርጉ፤ ስለሚያሳድዱአችሁም ጸልዩ፤ እርሱ በክፎዎችና በበጎዎች ላይ ፀሐይን ያወጣልና፤ በጻድቃንና በኃጢአተኞችም ላይ ዝናቡን ያዘንባልና።,ከመ ትኩኑ ውሉዶ ለአቡክሙ ዘበሰማያት እስመ ውእቱ ያሠርቅ ፀሓየ ላዕለ ኄራን ወእኩያን ወያዘንም ዝናመ ላዕለ ጻድቃን ወኃጥኣን።,so that you will be acting as children of your Father who is in heaven. He makes the sun rise on both the evil and the good and sends rain on both the righteous and the unrighteous. +የሚወዱአችሁን ብትወዱ ምን ዋጋ አላችሁ? ቀራጮችስ ያንኑ ያደርጉ የለምን?,ወእመሰ ታፈቅሩ ዘያፈቅረክሙ ምንትኑ ዕሴትክሙ አኮሁ መጸብሓንሂ ከማሁሰ ይገብሩ።,"If you love only those who love you, what reward do you have? Don’t even the tax collectors do the same?" +ወንድሞቻችሁንም ብቻ እጅ ብትነሡ ምን ብልጫ ታደርጋላችሁ? አሕዛብስ ያንኑ ያደርጉ የለምን?,ወእመ ተአማኅክሙ አኀዊክሙ ምንት እንከ ፍድፋዴ ዘገበርክሙ አኮኑ አሕዛብኒ ከማሁሰ ይገብሩ።,"And if you greet only your brothers and sisters, what more are you doing? Don’t even the Gentiles do the same?" +እንግዲህ የሰማዩ አባታችሁ ፍጹም እንደ ሆነ እናንተም ፍጹማን ሁኑ።,አንትሙሰ ኩኑ ፍጹማነ ከመ አቡክሙ ሰማያዊ ፍጹም ውእቱ።,"Therefore, just as your heavenly Father is complete in showing love to everyone, so also you must be complete." +“ለሰዎች ትታዩ ዘንድ ምጽዋታችሁን በፊታቸው እንዳታደርጉ ተጠንቀቁ፤ ያለዚያ በሰማያት ባለው አባታችሁ ዘንድ ዋጋ የላችሁም።,ወባሕቱ ዑቁ ምጽዋተክሙ ኢትግበሩ ለዐይነ ሰብእ ከመ ታስተርእዩ ሎሙ ወእመ አኮሰ ዐስብ አልብክሙ በኀበ አቡክሙ ዘበሰማያት።,"“Be careful that you don’t practice your religion in front of people to draw their attention. If you do, you will have no reward from your Father who is in heaven." +“እንግዲህ ምጽዋት ስታደርግ፥ ግብዞች በሰው ዘንድ ሊከበሩ በምኩራብ በመንገድም እንደሚያደርጉ በፊትህ መለከት አታስነፋ፤ እውነት እላችኋለሁ፤ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።,ወሶበሂ ትገብሩ ምጽዋተክሙ ኢትንፍሑ ቀርነ ቅድሜክሙ በከመ ይገብሩ መደልዋን በመኳርብት ወበአስኳት ወበፍናው ከመ ይትአኰቱ እምኀበ ሰብእ አማን እብለክሙ ኀጕሉ ዕሴቶሙ።,"“Whenever you give to the poor, don’t blow your trumpet as the hypocrites do in the synagogues and in the streets so that they may get praise from people. I assure you, that’s the only reward they’ll get." +-,ወአንተሰ ሶበ ትገብር ምጽዋተከ ኢታእምር ፀጋምከ ዘትገብር የማንከ።,"But when you give to the poor, don’t let your left hand know what your right hand is doing" +አንተ ግን ምጽዋት ስታደርግ ምጽዋትህ በስውር እንዲሆን ቀኝህ የምትሠራውን ግራህ አትወቅ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።ስለ ጸሎት,ከመ በኅቡእ ይኩን ምጽዋትከ ወአቡከ ዘይሬእየከ በኅቡእ የዐስየከ ክሡተ።በእንተ ጸሎት,so that you may give to the poor in secret. Your Father who sees what you do in secret will reward you.Showy prayer +“ስትጸልዩም እንደ ግብዞች አትሁኑ፤ ለሰው ይታዩ ዘንድ በምኩራብና በመንገድ ማዕዘን ቆመው መጸለይን ይወዳሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፤ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።,ወሶበሂ ትጼልዩ ኢትኩኑ ከመ መደልዋን እስመ እሙንቱ ያፈቅሩ ቀዊመ ወጸልዮ በመኳርብት ወው��ተ መዓዝነ መራሕብት ከመ ያስተርእዩ ለሰብእ አማን እብለክሙ ኀጕሉ ዕሴቶሙ።,"“When you pray, don’t be like hypocrites. They love to pray standing in the synagogues and on the street corners so that people will see them. I assure you, that’s the only reward they’ll get." +አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ፤ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።,ወአንተሰ ሶበ ትጼሊ ባእ ቤተከ ወዕፁ ኆኅተከ ወጸሊ ለአቡከ ሰማያዊ በኅቡእ ወአቡከ ዘይሬእየከ በኅቡእ የዐስየከ ክሡተ።,"But when you pray, go to your room, shut the door, and pray to your Father who is present in that secret place. Your Father who sees what you do in secret will reward you.Proper prayer" +“አሕዛብም በመናገራቸው ብዛት እንዲሰሙ ይመስላቸዋልና ስትጸልዩ እንደ እነርሱ በከንቱ አትድገሙ።,ወእንዘ ትጼልዩ ኢትዘንግዑ ከመ አሕዛብ እስመ ይመስሎሙ በአብዝኆ ንባቦሙ ዘይሰምዖሙ።,"“When you pray, don’t pour out a flood of empty words, as the Gentiles do. They think that by saying many words they’ll be heard." +ስለዚህ አትምሰሉአቸው፤ ሳትለምኑት አባታችሁ የሚያስፈልጋችሁን ያውቃልና።,ኢትትመሰልዎሙኬ እስመ የአምር አቡክሙ ሰማያዊ ዘትፈቅዱ ዘእንበለ ትስአልዎ።,"Don’t be like them, because your Father knows what you need before you ask." +እንግዲህ እናንተስ እንዲህ ጸልዩ ‘በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ!,አንትሙሰ ሶበ ትጼልዩ ከመዝ በሉ አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ።,"Pray like this: Our Father who is in heaven, uphold the holiness of your name." +ስምህ ይቀደስ፤ መንግሥትህ ትምጣ፤ ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁ በምድር ትሁን፤,ትምጻእ መንግሥትከ ወይኩን ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድር።,Bring in your kingdom so that your will is done on earth as it’s done in heaven. +የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤,ሲሳየነ ዘለለ ዕለትነ ሀበነ ዮም።,Give us the bread we need for today. +እኛም ደግሞ የበደሉንን ይቅር እንደምንል በደላችንን ይቅር በለን፤,ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኒ ንኅድግ ለዘአበሰ ለነ።,"Forgive us for the ways we have wronged you, just as we also forgive those who have wronged us." +ከክፉም አድነን እንጂ ወደ ፈተና አታግባን፤ መንግሥት ያንተ ናትና ኃይልም ክብርም ለዘለዓለሙ፤ አሜን።’,ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ እኩይ እስመ ዚኣከ ይእቲ መንግሥት ኀይል ወስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን።,"And don’t lead us into temptation, but rescue us from the evil one." +ለሰዎች ኀጢአታቸውን ይቅር ብትሉ፥ የሰማዩ አባታችሁ እናንተን ደግሞ ይቅር ይላችኋልና፤,እስመ ለእመ ኀደግሙ ለሰብእ አበሳሆሙ የኀድግ ለክሙኒ አቡክሙ ሰማያዊ አበሳክሙ።,"“If you forgive others their sins, your heavenly Father will also forgive you." +ለሰዎች ግን ኀጢአታቸውን ይቅር ባትሉ፥ አባታችሁም ኀጢአታችሁን ይቅር አይላችሁም።ስለ ጾም,ወእመሰ ኢኀደግሙ ለሰብእ አበሳሆሙ አቡክሙኒ ሰማያዊ ኢየኀድግ አበሳክሙ።በእንተ ጾም,"But if you don’t forgive others, neither will your Father forgive your sins.Showy fasting" +“ስትጦሙም፥ እንደ ግብዞች አትጠውልጉ፤ ለሰዎች እንደ ጦመኛ ሊታዩ ፊታቸውን ያጠፋሉና፤ እውነት እላችኋለሁ፤ ዋጋቸውን ተቀብለዋል።,ወሶበሂ ትጸውሙ ኢትኩኑ ከመ መደልዋን እስመ እሙንቱ ይትመጸለዉ ወይቈጽሩ ገጾሙ ወያማስኑ ከመ ያእምር ሰብእ ከመ ጾሙ አማን እብለክሙ ነሥኡ ዕሴቶሙ።,"“And when you fast, don’t put on a sad face like the hypocrites. They distort their faces so people will know they are fasting. I assure you that they have their reward." +-,ወአንትሙሰ ሶበ ትጸውሙ ቅብዑ ርእሰክሙ ወኀጽቡ ገጸክሙ።,"When you fast, brush your hair and wash your face." +አንተ ግን ስትጦም፥ በስውር ላለው አባትህ እንጂ እንደ ጦመኛ ለሰዎች እንዳትታይ ራስህን ተቀባ፤ ፊትህንም ታጠብ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።በሰማይ ስለሚከማች ሀብት,ከመ ኢያእምር ሰብእ ከመ ጾምክሙ ዘእንበለ አቡክሙ ዘበሰማያት ዘበኅቡእ ወአቡክሙ ዘይሬእየክሙ በኅቡእ የዐስየክሙ ክሡተ።በእንተ መዝገብ ሰማያዊት,"Then you won’t look like you are fasting to people, but only to your Father who is present in that secret place. Your Father who sees in secret will reward you.Earthly and heavenly treasures" +“ብልና ዝገት በሚያጠፉት ሌቦችም ቆፍረው በሚሠርቁት ዘንድ ለእናንተ በምድር ላይ መዝገብ አትሰብስቡ፤,ኢትዝግቡ ለክሙ መዝገበ ዘበምድር ኀበ ይበሊ ወይማስን ወኀበ ፃፄ ወቍንቍኔ ያማስኖ ወኀበ ሰረቅት ይከርዩ ወይሰርቅዎ።,"“Stop collecting treasures for your own benefit on earth, where moth and rust eat them and where thieves break in and steal them." +ነገር ግን ብልም ዝገትም በማያጠፉት ሌቦችም ቆፍረው በማይሠርቁት ዘንድ ለእናንተ በሰማይ መዝገብ ሰብስቡ፤,ዝግቡ ለክሙ መዝገበ ዘበሰማያት ኀበ ኢይበሊ ወኢይማስን ወኀበ ኢያማስኖ ፃፄ ወቍንቍኔ ወኀበ ሰረቅት ኢይከርዩ ወኢይሰርቅዎ።,"Instead, collect treasures for yourselves in heaven, where moth and rust don’t eat them and where thieves don’t break in and steal them." +መዝገብህ ባለበት ልብህ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።ስለ ሰውነት ብርሃን,እስመ ኀበ ሀሎ መዝገብክሙ ህየ ይሄሉ ልብክሙኒ።,"Where your treasure is, there your heart will be also.Seeing and serving" +“የሰውነት መብራት ዐይን ናት። ዐይንህ እንግዲህ ጤናማ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁሉ ብሩህ ይሆናል፤,ማኅቶቱ ለሥጋከ ዐይንከ ውእቱ እምከመ ዐይንከ ብሩህ ወስፉሕ ውእቱ ኵሉ ሥጋከ ብሩሀ ይከውን።,"“The eye is the lamp of the body. Therefore, if your eye is healthy, your whole body will be full of light." +ዐይንህ ግን ታማሚ ብትሆን፥ ሰውነትህ ሁሉ የጨለመ ይሆናል። እንግዲህ በአንተ ያለው ብርሃን ጨለማ ከሆነ፥ ጨለማውስ እንዴት ይበረታ!ለገንዘብ ከመገዛት ይልቅ ለእግዚዘብሔር ስለመገዛት,ወእመሰ ዐይንከ ሐማሚ ኵሉ ሥጋከ ጽልመተ ይከውን ወሶበ ብርሃን ዘላዕሌከ ጽልመት ውእቱ ጽልመትከ እፎ ብርሃነ ይከውነከ።,"But if your eye is bad, your whole body will be full of darkness. If then the light in you is darkness, how terrible that darkness will be!" +“ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ማንም የለም፤ ወይም አንዱን ይጠላል ሁለተኛውንም ይወዳል፤ ወይም ወደ አንዱ ይጠጋል ሁለተኛውንም ይንቃል፤ ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም።ለምግብና ለልብስ መጨነቅ እንደማይገባ,ኢይክል አሐዱ ገብር ተቀንዮ ለክልኤ አጋዕዝት ወእመ አኮሰ አሐደ ይጸልእ ወካልኦ ያፈቅር ወእመአኮ ለአሐዱ ይትኤዘዝ ወለካልኡ ኢይትኤዘዝ ኢትክሉኬ ተቀንዮ ለእግዚአብሔር ወለንዋይ።,"No one can serve two masters. Either you will hate the one and love the other, or you will be loyal to the one and have contempt for the other. You cannot serve God and wealth.Worry about necessities" +“ስለዚህ እላችኋለሁ፤ ስለ ነፍሳችሁ በምትበሉትና በምትጠጡት፥ ወይም ስለ ሰውነታችሁ በምትለብሱት አትጨነቁ፤ ነፍስ ከመብል ሰውነትም ከልብስ አይበልጥምን?,ወበእንተዝ እብለክሙ ኢትተክዙ ለነፍስክሙ ዘትበልዑ ወዘትሰትዩ ወኢ ለሥጋክሙ ዘትለብሱ አኮሁ ነፍስ ተዐፅብ እምሲሲት ወሥጋ የዐፅብ እምዐራዝ።,"“Therefore, I say to you, don’t worry about your life, what you’ll eat or what you’ll drink, or about your body, what you’ll wear. Isn’t life more than food and the body more than clothes?" +ወደ ሰማይ ወፎች ተመልከቱ፤ አይዘሩም አያጭዱምም በጎተራም አይከቱም፤ የሰማዩ አባታችሁም ይመግባቸዋል፤ እናንተ ከእነርሱ እጅግ አትበልጡምን?,ነጽሩ አዕዋፈ ሰማይ እለ ኢይዘርዑ ወኢየአርሩ ወኢያስተጋብኡ ውስተ አብያት ወአቡክሙ ሰማያዊ ይሴስዮሙ አኮኑ አንትሙ ፈድፋደ ትኄይስዎሙ።,Look at the birds in the sky. They don’t sow seed or harvest grain or gather crops into barns. Yet your heavenly Father feeds them. Aren’t you worth much more than they are? +ከእናንተ ተጨንቆ በቁመቱ ላይ አንድ ክንድ መጨመር የሚችል ማ�� ነው?,መኑ እምኔክሙ በተክዞ ዘይክል ወስኮ አሐደ እመተ በዲበ ቆሙ ወበእንተ አራዝኒ ምንተኑ ትኄልዩ።,Who among you by worrying can add a single moment to your life? +ስለ ልብስስ ስለ ምን ትጨነቃላችሁ? የሜዳ አበቦች እንዴት እንዲያድጉ ልብ አድርጋችሁ ተመልከቱ፤,ርእዩ ጽጌያተ ገዳም ዘከመ ይልህቁ እንዘ ኢይጻምዉ ወኢይፈትሉ።,"And why do you worry about clothes? Notice how the lilies in the field grow. They don’t wear themselves out with work, and they don’t spin cloth." +አይደክሙም አይፈትሉምም፤ ነገር ግን እላችኋለሁ፤ ሰሎሞንስ እንኳ በክብሩ ሁሉ ከነዚህ እንደ አንዱ አልለበሰም።,እብለክሙ ከመ ሰሎሞን ጥቀ በኵሉ ክብሩ ኢለብሰ ከመ አሐዱ እምእሉ።,But I say to you that even Solomon in all of his splendor wasn’t dressed like one of these. +እግዚአብሔር ግን ዛሬ ያለውን ነገም ወደ እቶን የሚጣለውን የሜዳን ሣር እንዲህ የሚያለብሰው ከሆነ፥ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ እናንተንማ ይልቁን እንዴት?,ወናሁ ሣዕረ ገዳም ዘዮም ሀሎ ወጌሠመ ውስተ እቶነ እሳት ይትወደይ ወእግዚአብሔር ዘከመዝ ያለብሶ እፎ እንከ ፈድፋደ ኪያክሙ ኦ ሕጹጻነ ሃይማኖት።,"If God dresses grass in the field so beautifully, even though it’s alive today and tomorrow it’s thrown into the furnace, won’t God do much more for you, you people of weak faith?" +እንግዲህ ‘ምን እንበላለን? ምንስ እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን?’ ብላችሁ አትጨነቁ፤,ኢትተክዙኬ እንከ እንዘ ትብሉ ምንተ ንበልዕ ወምንተ ንሰቲ ወምንተ ንትከደን።,"Therefore, don’t worry and say, ‘What are we going to eat?’ or ‘What are we going to drink?’ or ‘What are we going to wear?’" +ይህንስ ሁሉ አሕዛብ ይፈልጋሉ፤ ይህ ሁሉ እንዲያስፈልጋችሁ የሰማዩ አባታችሁ ያውቃልና።,እስመ ዘንተሰ ኵሎ አሕዛበ ዓለም ዘአፍኣ የኀሥሥዎ ወለክሙሰ የአምር አቡክሙ ሰማያዊ ዘከመ ትፈቅዱ ዘንተ ኵሎ።,Gentiles long for all these things. Your heavenly Father knows that you need them. +ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ጽድቁንም ፈልጉ፥ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል።,አንትሙሰ ኅሡ መቅድመ መንግሥቶ ወጽድቆ ወዝንቱሰ ኵሉ ይትዌሰከክሙ።,"Instead, desire first and foremost God’s kingdom and God’s righteousness, and all these things will be given to you as well." +“ነገ ለራሱ ይጨነቃልና ለነገ አትጨነቁ፤ ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል።,ኢትተክዙኬ ወኢተበሉ ለጌሠም እስመ ጌሠምሰ ትኄሊ ለርእሳ የአክላ ለዕለት እከያ ወስራሓ።,"Therefore, stop worrying about tomorrow, because tomorrow will worry about itself. Each day has enough trouble of its own." +-,ኢትኰንኑ ከመ ኢትትኰነኑ።,"“Don’t judge, so that you won’t be judged." +“እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፤ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል።,እስመ በኵነኔ ዘኰነንክሙ ትትኴነኑ አንትሙ ወበመስፈርት ዘሰፈርክሙ ይሰፍሩ ለክሙ።,You’ll receive the same judgment you give. Whatever you deal out will be dealt out to you. +በወንድምህም ዐይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፤ በዐይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም?,ለምንት ትሬኢ ሐሠረ ዘውስተ ዐይነ እኁከ ወኢትሬኢ ሠርዌ ዘውስተ ዐይንከ ኢታቤይንኑ።,"Why do you see the splinter that’s in your brother’s or sister’s eye, but don’t notice the log in your own eye?" +ወይም ወንድምህን ‘ከዐይንህ ጕድፍ ላውጣ ፍቀድልኝ’ እንዴትስ ትለዋለህ? እነሆም፥ በዐይንህ ምሰሶ አለ።,ወእፎ ትብሎ ለእኁከ ኅድገኒ አውፅእ ሐሠረ እምውስተ ዐይንከ ወናሁ ሠርዌ ውስተ ዐይንከ።,"How can you say to your brother or sister, ‘Let me take the splinter out of your eye,’ when there’s a log in your eye?" +አንተ ግብዝ፤ አስቀድመህ ከዐይንህ ምሰሶውን አውጣ፤ ከዚያም በኋላ ከወንድምህ ዐይን ጕድፉን ታወጣ ዘንድ አጥርተህ ታያለህ።,ኦ መደልው አውፅእ ቅድመ ሠርዌ እምውስተ ዐይንከ ወእምዝ ትሬኢ ለአውፅኦ ሐሠር ዘውስተ ዐይነ እኁከ።,"You deceive yourself! First take the log out of your eye, and then you’ll see clearly to take the splinter out of your brother’s or sister’s eye." +በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፤ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።,ኢተሀቡ ቅድሳተ ለከለባት ወኢትደዩ ባሕርየክሙ ቅድመ አሕርው ከመ ኢይኪድዎ በእገሪሆሙ ወተመዪጦሙ ይነፅኁክሙ።,"Don’t give holy things to dogs, and don’t throw your pearls in front of pigs. They will stomp on the pearls, then turn around and attack you.Asking, seeking, knocking" +“ለምኑ፤ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፤ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፤ ይከፈትላችሁማል።,ሰአሉ ወይትወሀበክሙ ኅሡ ወትረክቡ ጐድጕዱ ወይትረኀወክሙ።,"“Ask, and you will receive. Search, and you will find. Knock, and the door will be opened to you." +የሚለምነው ሁሉ ይቀበላልና፤ የሚፈልገውም ያገኛል፤ መዝጊያንም ለሚያንኳኳ ይከፈትለታል።,እስመ ኵሉ ዘሰአለ ይነሥእ ወዘሂ ኀሠሠ ይረክብ ወለዘሂ ጐድጐደ ይትረኀዎ።,"For everyone who asks, receives. Whoever seeks, finds. And to everyone who knocks, the door is opened." +ወይስ ልጁ እንጀራ ቢለምነው ድንጋይን የሚሰጠው ከእናንተ ማን ሰው ነው?,መኑ ውእቱ እምኔክሙ ብእሲ ዘይስእሎ ወልዱ ኅብስተ ወእብነ ይሁቦ።,Who among you will give your children a stone when they ask for bread? +ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?,ወእመሂ ዓሣ ሰአሎ አርዌ ምድርኑ ይሁቦ።,Or give them a snake when they ask for fish? +እንኪያስ እናንተ ክፉዎች ስትሆኑ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠትን ካወቃችሁ በሰማያት ያለው አባታችሁ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን ይሰጣቸው!,ወሶበ እንከ እንዘ እኩያን አንትሙ ተአምሩ ሠናየ ሀብተ ውሂበ ለውሉድክሙ እፎ ፈድፋደ አቡክሙ ዘበሰማያት ይሁብ ሠናየ ለእለ ይስእልዎ።,"If you who are evil know how to give good gifts to your children, how much more will your heavenly Father give good things to those who ask him." +እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላቸው፤ ሕግም ነቢያትም ይህ ነውና።ስለ ጥባብዋ በር,ኵሎኬ ዘትፈቅዱ ይግበሩ ለክሙ ሰብእ ከማሁ ግበሩ ሎሙ አንትሙኒ እስመ ከማሁ ውእቱ ኦሪትኒ ወነቢያትኒ።,"Therefore, you should treat people in the same way that you want people to treat you; this is the Law and the Prophets.Narrow gate" +“በጠበበው ደጅ ግቡ፤ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጅ ሰፊ መንገዱም ትልቅ ነውና፤ ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው፤,ባኡ እንተ ጸባብ አንቀጽ እስመ ረሓብ አንቀጽ ወስፍሕት ፍኖት እንተ ትወስድ ውስተ ኀጕል ወብዙኃን እሙንቱ እለ ይበውኡ ውስቴታ።,"“Go in through the narrow gate. The gate that leads to destruction is broad and the road wide, so many people enter through it." +ወደ ሕይወት የሚወስደው ደጅ የጠበበ፥ መንገዱም የቀጠነ ነውና፤ የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው።ስለ ሐሰተኞች ነቢያት,ጥቀ ጸባብ አንቀጽ ወጽዕቅት ፍኖት እንተ ትወስድ ውስተ ሕይወት ወውኁዳን እሙንቱ እለ ይበውእዋ።,"But the gate that leads to life is narrow and the road difficult, so few people find it.Tree and fruit" +“የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡባችሁ በውስጣቸው ግን ነጣቂዎች ተኵላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ።,ተዐቀቡኬ እምሐሳውያን ነቢያት እለ ይመጽኡ ኀቤክሙ በአልባሰ አባግዕ ወእንተ ውስጦሙሰ ተኵላት መሠጥ እሙንቱ።,"“Watch out for false prophets. They come to you dressed like sheep, but inside they are vicious wolves." +ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ። ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን?,ወእምፍሬሆሙ ተአምርዎሙ ይቀሥሙሁ እምአሥዋክ አስካለ ወእምአሜከላ በለሰ።,"You will know them by their fruit. Do people get bunches of grapes from thorny weeds, or do they get figs from thistles?" +እንዲሁ መልካም ዛፍ ሁሉ መልካም ፍሬ ያደርጋል፤ ክፉም ዛፍ ክፉ ፍሬ ያደርጋል።,ከማሁኬ ኵሉ ዕፅ ሠናይ ፍሬ ሠናየ ይፈሪ ወእኩይሰ ዕፅ ፍሬ እኩየ ይፈሪ።,"In the same way, every good tree produces good fruit, and every rotten tree produces bad fruit." +መልካም ዛፍ ክፉ ፍሬ ማፍራት፥ ወይም ክፉ ዛፍ መልካም ፍሬ ማፍራት አይቻለውም።,ኢይክል ዕፅ ሠናይ ፍሬ እኩየ ፈርየ ወኢዕፅ እኩይ ፍሬ ሠናየ ፈርየ።,A good tree can’t produce bad fruit. And a rotten tree can’t produce good fruit. +መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል።,ኵሉ ዕፅ ዘኢይፈሪ ፍሬ ሠናየ ይገዝምዎ ወውስተ እሳት ይወድይዎ።,Every tree that doesn’t produce good fruit is chopped down and thrown into the fire. +ስለዚህም ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ።,ወእምፍሬሆሙ እንከ ተአምርዎሙ።,"Therefore, you will know them by their fruit.Entrance requirements" +በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ ‘ጌታ ሆይ! ጌታ ሆይ!’ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።,አኮ ኵሉ ዘይብለኒ እግዚኦ እግዚኦ ዘይበውእ ውስተ መንግሥተ ሰማያት ዘእንበለ ዘይገብር ፈቃዶ ለአቡየ ዘበሰማያት።,"“Not everybody who says to me, ‘Lord, Lord,’ will get into the kingdom of heaven. Only those who do the will of my Father who is in heaven will enter." +በዚያ ቀን ብዙዎች ‘ጌታ ሆይ! ጌታ ሆይ! በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን? በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን? በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን?’ ይሉኛል።,ወብዙኃን ይብሉኒ በይእቲ ዕለት እግዚኦ እግዚኦ አኮኑ በስምከ ተነበይነ ወበስምከ አጋንንተ አውፃእነ ወበስምከ ኀይላተ ብዙኀ ገበርነ።,"On the Judgment Day, many people will say to me, ‘Lord, Lord, didn’t we prophesy in your name and expel demons in your name and do lots of miracles in your name?’" +የዚያን ጊዜም ‘ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ አመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ’ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።በዐለትና በአሸዋ ላይ ስለተሠሩ ቤቶች,ወይእተ ጊዜ እብሎሙ ግሙራ ኢየአምረክሙ ረኀቁ እምኔየ ኵልክሙ እለ ትገብሩ ዐመፃ።,"Then I’ll tell them, ‘I’ve never known you. Get away from me, you people who do wrong.’Two foundations" +“ስለዚህ ይህን ቃሌን ሰምቶ የሚያደርገው ሁሉ ቤቱን በዐለት ላይ የሠራ ልባም ሰውን ይመስላል።,ኵሉኬ ዘይሰምዕ ዘንተ ቃልየ ወይገብሮ ይመስል ብእሴ ጠቢበ ዘሐነጸ ቤቶ ዲበ ኰኵሕ።,“Everybody who hears these words of mine and puts them into practice is like a wise builder who built a house on bedrock. +ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት ገፋው፤ በዐለት ላይም ስለ ተመሠረተ አልወደቀም።,ዘንሙ ዝናማት ወውኅዙ ወኀይዝት ወነፍሑ ነፋሳት ወገፍዕዎ ለውእቱ ቤት ወኢወድቀ እስመ ዲበ ኰኵሕ ተሣረረ።,"The rain fell, the floods came, and the wind blew and beat against that house. It didn’t fall because it was firmly set on bedrock." +ይህንም ቃሌን ሰምቶ የማያደርገው ሰው ሁሉ ቤቱን በአሸዋ ላይ የሠራ ሰነፍ ሰውን ይመስላል።,ወኵሉ ዘይሰምዕ ዘንተ ቃልየ ወኢይገብሮ ይመስል ብእሴ አብደ ዘሐነጸ ቤቶ ዲበ ኆፃ።,But everybody who hears these words of mine and doesn’t put them into practice will be like a fool who built a house on sand. +ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት መታው፤ ወደቀም፤ አወዳደቁም ታላቅ ሆነ።”,ዘንሙ ዝናማት ወውኅዙ ወኀይዝት ወነፍሑ ነፋሳት ወገፍዕዎ ለውእቱ ቤት ወወድቀ ወኮነ ድቀቱ ዐቢየ።,"The rain fell, the floods came, and the wind blew and beat against that house. It fell and was completely destroyed.”Crowd’s response" +ኢየሱስም ይህን ነገር በጨረሰ ጊዜ ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ፤ እንደ ጻፎቻቸው ሳይሆን፥,ወሶበ ፈጸመ እግዚእ ኢየሱስ ዘንተ ነገረ ተደሙ አሕዛብ ወአንከሩ ምህሮቶ።,"When Jesus finished these words, the crowds were amazed at his teaching" +እንደ ባለ ሥልጣን ያስተምራቸው ነበርና።,እስመ ከመ መኰንን ይሜህሮሙ ወአኮ ከመ ጸሐፍቶሙ።,because he was teaching them like someone with authority and not like their legal experts. +ከተራራም በወረደ ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተከተሉት።,ወእንዘ ይወርድ እምደብር ተለውዎ ሰብእ ብዙኃን።,"Now when Jesus had come down from the mountain, large crowds followed him." +እነሆም፥ ለምጻም ቀርቦ “ጌታ ሆይ! ብትወድስ ልታነጻኝ ትችላለህ” እያለ ሰገደለት።,ወናሁ መጽአ አሐዱ ብእሲ ዘለምጽ ወቀርበ ኀቤሁ ወሰገደ ሎቱ እንዘ ይብል እግዚኦ እመሰ ፈቀድከ ትክል አንጽሖትየ።,"A man with a skin disease came, kneeled before him, and said, “Lord, if you want, you can make me clean.”" +እጁንም ዘርግቶ ዳሰሰውና “እወዳለሁ፤ ንጻ” አለው። ወዲያውም ለምጹ ነጻ።,ወሰፍሐ እዴሁ ወገሠሦ ወይቤሎ እፈቅድ ንጻሕ ወነጽሐ እምለምጹ በጊዜሃ።,"Jesus reached out his hand and touched him, saying, “I do want to. Become clean.” Instantly his skin disease was cleansed." +ኢየሱስም “ለማንም እንዳትናገር ተጠንቀቅ፤ ነገር ግን ሄደህ ራስህን ለካህን አሳይ፤ ለእነርሱም ምስክር እንዲሆን ሙሴ ያዘዘውን መባ አቅርብ” አለው።ኢየሱስ የመቶ አለቃውን ልጅ እንደፈወሰ,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ዑቅ ኢትንግር ወኢለመኑሂ ወባሕቱ ሑር ወአፍትን ርእሰከ ለካህን ወአብእ መባአከ በእንተ ዘነጻሕከ በከመ አዘዘ ሙሴ ከመ ይኩን ስምዐ ላዕሌሆሙ።ዘከመ ፈወሶ እግዚእ ኢየሱስ ለወልደ መስፍን,"Jesus said to him, “Don’t say anything to anyone. Instead, go and show yourself to the priest and offer the gift that Moses commanded. This will be a testimony to them.”Healing of the centurion’s servant" +ወደ ቅፍርናሆምም በገባ ጊዜ የመቶ አለቃ ወደ እርሱ ቀርቦ,ወበዊኦ ቅፍርናሆም መጽአ ኀቤሁ መስፍነ ምእት።,"When Jesus went to Capernaum, a centurion approached," +“ጌታ ሆይ!ብላቴናዬ ሽባ ሆኖ እጅግ እየተሣቀየ በቤት ተኝቶአል” ብሎ ለመነው።,ወይቤሎ እግዚኦ ብቍዐኒ ድዉይ ወልድየ ወይሰክብ ውስተ ቤት ወመፃጕዕ ወጥቀ ጽዑር።,"pleading with him, “Lord, my servant is flat on his back at home, paralyzed, and his suffering is awful.”" +ኢየሱስም “እኔ መጥቼ እፈውሰዋለሁ” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ነየ እመጽእ አነ ወእፌውሶ።,"Jesus responded, “I’ll come and heal him.”" +የመቶ አለቃውም መልሶ “ጌታ ሆይ! በቤቴ ጣራ በታች ልትገባ አይገባኝም፤ ነገር ግን ቃል ብቻ ተናገር፤ ብላቴናዬም ይፈወሳል።,ወአውሥአ ሐቤ ምእት ወይቤ እግዚኦ ኢይደልወኒ ከመ አንተ ትባእ ታሕተ ጠፈረ ቤትየ ዳእሙ አዝዝ በቃልከ ወየሐዩ ወልድየ።,"But the centurion replied, “Lord, I don’t deserve to have you come under my roof. Just say the word and my servant will be healed." +እኔ ደግሞ ለሌሎች ተገዥ ነኝና፤ ከእኔም በታች ጭፍራ አለኝ፤ አንዱንም ‘ሂድ’ ብለው ይሄዳል፤ ሌላውንም ‘ና’ ብለው ይመጣል፤ ባሪያዬንም ‘ይህን አድርግ’ ብለው ያደርጋል” አለው።,እስመ አነሂ ብእሲ መኰንን አነ ወብየ ሐራ ዘእኴንን ወእብሎ ለዝ ሑር ወየሐውር ወለካልኡኒ ነዓ ወይመጽእ ወለገብርየኒ ግበር ከመዝ ወይገብር።,"I’m a man under authority, with soldiers under me. I say to one, ‘Go,’ and he goes, and to another, ‘Come,’ and he comes. I say to my servant, ‘Do this,’ and the servant does it.”" +ኢየሱስም ሰምቶ ተደነቀና ለተከተሉት እንዲህ አለ “እውነት እላችኋለሁ፤ በእስራኤል እንኳ እንዲህ ያለ ትልቅ እምነት አላገኘሁም።,ወሰሚዖ እግዚእ ኢየሱስ አንከረ ወተመዪጦ ይቤሎሙ ለእለ ይተልውዎ አማን እብለክሙ ኢረከብኩ ከመዝ ዘየአምን በውስተ ኵሉ እስራኤል።,"When Jesus heard this, he was impressed and said to the people following him, “I say to you with all seriousness that even in Israel I haven’t found faith like this." +እላችኋለሁም፥ ብዙዎች ከምሥራቅና ከምዕራብ ይመጣሉ፤ ከአብርሃምና ከይስሐቅ ከያዕቆብም ጋር በመንግሥተ ሰማያት ይቀመጣሉ፤,ወባሕቱ እብለክሙ ብዙኃን ይመጽኡ እምሥራቅ ወእምዕራብ ወይረፍቁ ውስተ ሕፅነ አብርሃም ይስሐቅ ወያዕቆብ በመንግሥተ ሰማያት።,I say to you that there are many who will come from east and west and sit down to eat with Abraham and Isaac and Jacob in the kingdom of heaven. +የመንግሥት ልጆች ግን በውጭ ወደ አለው ጨለማ ይጣላሉ፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።”,ወለውሉደ መንግሥትሰ ያወ��እዎሙ ውስተ ጸናፌ ጽልመት ኀበ ሀሎ ብካይ ወሐቅየ ስነን።,But the children of the kingdom will be thrown outside into the darkness. People there will be weeping and grinding their teeth.” +ኢየሱስም ለመቶ አለቃ “ሂድና እንዳመንህ ይሁንልህ፤” አለው። ብላቴናውም በዚያች ሰዓት ተፈወሰ።ጌታ ብዙዎችን ከደዌ እንደፈወሰ,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ለውእቱ ሐቤ ምእት ሑርኬ ወበከመ ተአመንከ ይኩንከ ወሐይወ ወልዱ በይእቲ ሰዓት ወገቢኦ መስፍን ውስተ ቤቱ ረከቦ ለቍልዔሁ ሐዪዎ።በእንተ ሐማተ ጴጥሮስ,"Jesus said to the centurion, “Go; it will be done for you just as you have believed.” And his servant was healed that very moment.Healing of many people" +ኢየሱስም ወደ ጴጥሮስ ቤት ገብቶ አማቱን በንዳድ ታማ ተኝታ አያት፤,ወበዊኦ እግዚእ ኢየሱስ ቤቶ ለጴጥሮስ ረከባ ለሐማተ ጴጥሮስ እንዘ ትሰክብ ወትፈፅን።,Jesus went home with Peter and saw Peter’s mother-in-law lying in bed with a fever. +እጅዋንም ዳሰሰ፤ ንዳዱም ለቀቃት፤ ተነሥታም አገለገለቻቸው።,ወገሠሣ ወአኀዛ እዴሃ ወኀደጋ ፈፀንታ ወተንሥአት ወተልእከቶሙ።በእንተ እለ ሐይዉ እምብዙኅ ደዌ,"He touched her hand, and the fever left her. Then she got up and served them." +-,ወምሴተ ከዊኖ አምጽኡ ኀቤሁ ብዙኃነ እለ አጋንንት ወአውፅኦሙ ለመናፍስት በቃሉ ወፈወሰ ኵሎ ድዉያነ።,That evening people brought to Jesus many who were demon-possessed. He threw the spirits out with just a word. He healed everyone who was sick. +በመሸም ጊዜ አጋንንት ያደረባቸውን ብዙዎችን ወደ እርሱ አመጡ፤ በነቢዩ በኢሳይያስ “እርሱ ድካማችንን ተቀበለ ደዌያችንንም ተሸከመ፤” የተባለው ይፈጸም ዘንድ መናፍስትን በቃኣሉ አወጣ፤ የታመሙትንም ሁሉ ፈወሰ።ጌታን ለመከተል ስለጠየቁ ሰዎች,ከመ ይትፈጸም ቃለ ኢሳይያስ ነቢይ ዘይቤ «ውእቱ ነሥአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ።»,This happened so that what Isaiah the prophet said would be fulfilled: He is the one who took our illnesses and carried away our diseases.Discussions about following +ኢየሱስም ብዙ ሰዎች ሲከቡት አይቶ ወደ ማዶ እንዲሻገሩ አዘዘ።,ወሶበ ርእየ እግዚእ ኢየሱስ ብዙኃነ ሰብአ ዘተለውዎ አዘዘ ከመ ይሑሩ ማዕዶተ ባሕር።በእንተ እለ ተስእልዎ ከመ ይትልውዎ,"Now when Jesus saw the crowd, he ordered his disciples to go over to the other side of the lake." +አንድ ጸሐፊም ቀርቦ “መምህር ሆይ! ወደምትሄድበት ሁሉ እከተልሃለሁ፤” አለው።,ወመጽአ ኀቤሁ አሐዱ ጸሓፊ ወይቤሎ ሊቅ እትሉከኑ ኀበ ሖርከ።,"A legal expert came and said to him, “Teacher, I’ll follow you wherever you go.”" +ኢየሱስም “ለቀበሮዎች ጉድጓድ ለሰማይም ወፎች መሳፈሪያ አላቸው፤ ለሰው ልጅ ግን ራሱን የሚያስጠጋበት የለውም፤” አለው።,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ ለቈናጽልኒ ግበብ ቦሙ ወለአዕዋፈ ሰማይኒ ምጽላል ቦሙ ወለወልደ ዕጓለ እመሕያውሰ አልቦቱ ኀበ ያሰምክ ርእሶ።,"Jesus replied, “Foxes have dens, and the birds in the sky have nests, but the Human One has no place to lay his head.”" +ከደቀ መዛሙርቱም ሌላው “ጌታ ሆይ! አስቀድሜ እንድሄድ አባቴን እንድቀብር ፍቀድልኝ፤” አለው።,ወይቤሎ ካልእ እምአርዳኢሁ እግዚኦ አብሐኒ ቅድመ እሑር ወእቅብሮ ለአቡየ።,"Another man, one of his disciples, said to him, “Lord, first let me go and bury my father.”" +ኢየሱስ “ተከተለኝ፤ ሙታናቸውንም እንዲቀብሩ ሙታንን ተዋቸው፤” አለው።ጌተ ማዕበሉን ጸጥ እንዳደረገ,ወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስ አንተሰ ትልወኒ ወኅድጎሙ ለምዉታን ይቅብሩ ምዉታኒሆሙ።ዘከመ ገሠጸ ባሕረ,"But Jesus said to him, “Follow me, and let the dead bury their own dead.”Calming a storm" +ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀ መዛሙርቱ ተከተሉት።,ወዐሪጎ ውስተ ሐመር ተለውዎ አርዳኢሁ።,"When Jesus got into a boat, his disciples followed him." +እነሆም ማዕበሉ ታንኳይቱን እስኪደፍናት ድረስ በባሕር ታላቅ መናወጥ ሆነ፤ እርሱ ግን ተኝቶ ነበር።,ወናሁ ዐቢይ ድልቅልቅ ኮነ በውስተ ባሕር እስከ ሶበ ይደፍኖ ለሐመር ማዕበ��� ባሕር ወውእቱሰ ይነውም።,A huge storm arose on the lake so that waves were sloshing over the boat. But Jesus was asleep. +ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው “ጌታ ሆይ! አድነን፤ ጠፋን፤” እያሉ አስነሡት።,ወቀርቡ አርዳኢሁ ወአንቅህዎ ወይቤልዎ እግዚኦ አድኅነነ ከመ ኢንሙት።,"They came and woke him, saying, “Lord, rescue us! We’re going to drown!”" +እርሱም “እናንተ እምነት የጎደላችሁ! ስለ ምን ትፈራላችሁ?” አላቸው፤ ከዚህ በኋላ ተነሥቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሠጸ፤ ታላቅ ጸጥታም ሆነ።,ወይቤሎሙ ምንት ያፈርሀክሙ አንትሙ ሕጹጻነ ሃይማኖት ወተንሢኦ ገሠጾሙ ለነፋሳትኒ ወለማዕበለ ባሕር ወኮነ ዐቢይ ዛኅን።,"He said to them, “Why are you afraid, you people of weak faith?” Then he got up and gave orders to the winds and the lake, and there was a great calm." +ሰዎቹም “ነፋሳትና ባሕርስ ስንኳ የሚታዘዙለት፥ ይህ እንዴት ያለ ሰው ነው?” እያሉ ተደነቁ።ጌታ በአጋንንት የተያዙ ሁለት ሰዎችን እንደ አዳነ,ወአንከሩ ሰብእ ወይቤሉ መኑ እንጋ ውእቱ ዝንቱ ዘይትኤዘዙ ሎቱ ባሕርኒ ወነፋሳትኒ።በእንተ እለ አጋንንት,"The people were amazed and said, “What kind of person is this? Even the winds and the lake obey him!”Jesus frees demon-possessed men" +ወደ ማዶም ወደ ጌርጋሴኖን አገር በመጣ ጊዜ፥ አጋንንት ያደሩባቸው ሁለት ሰዎች ከመቃብር ወጥተው ተገናኙት፤ እነርሱም ሰው በዚያ መንገድ ማለፍ እስኪሳነው ድረስ እጅግ ክፉዎች ነበሩ።,ወበጺሖ ማዕዶተ ብሔረ ጌርጌሴኖን ተቀበልዎ ክልኤቱ እለ አጋንንት ወፂኦሙ እመቃብራት ወእኩያን ጥቀ እሙንቱ ወኢያበውሑ መኑሂ ይኅልፍ እንተ ይእቲ ፍኖት።,"When Jesus arrived on the other side of the lake in the country of the Gadarenes, two men who were demon-possessed came from among the tombs to meet him. They were so violent that nobody could travel on that road." +እነሆም “ኢየሱስ ሆይ! የእግዚአብሔር ልጅ! ከአንተ ጋር ምን አለን? ጊዜው ሳይደርስ ልታሠቃየን ወደዚህ መጣህን?” እያሉ ጮኹ።,ወሶበ ርእይዎ ጸርሑ እንዘ ይብሉ ምንት ብነ ምስሌከ ኢየሱስ ወልደ እግዚአብሔር ሕያው መጻእከኑ ዝየሂ ትስድደነ ወትሣቅየነ ዘእንበለ ይብጻሕ ጊዜሁ።,"They cried out, “What are you going to do with us, Son of God? Have you come to torture us before the time of judgment?”" +ከእነርሱም ርቆ የብዙ እሪያ መንጋ ይሰማራ ነበር።,ወቦ ህየ መራዕየ አሕርው ብዙኅ ይትረዐዩ ርኁቀ እምኔሆሙ።,Far off in the distance a large herd of pigs was feeding. +አጋንንቱም “ታወጣንስ እንደሆንህ፥ ወደ እሪያው መንጋ ስደደን፤” ብለው ለመኑት። “ሂዱ፤” አላቸው።,ወአስተብቍዕዎ እሙንቱ አጋንንት ወይቤልዎ እመሰ ታወፅአነ ፈንወነ ከመ ንባእ ዲበ መራዕየ አሕርው።,"The demons pleaded with him, “If you throw us out, send us into the herd of pigs.”" +እነርሱም ወጥተው ወደ እሪያዎቹ ሄዱና ገቡ፤ እነሆም የእሪያዎቹ መንጋ ሁሉ ከአፋፉ ወደ ባሕር እየተጣደፉ ሮጡ፤ በውሃም ውስጥ ሞቱ።,ወይቤሎሙ ሑሩ ወወፂኦሙ ሖሩ ወቦኡ ውስተ አሕርው ወአብዱ ኵሉ መራዕየ አሕርው ወሮጹ ወጸድፉ ውስተ ባሕር ወሞቱ ውስተ ማይ።,"Then he said to the demons, “Go away,” and they came out and went into the pigs. The whole herd rushed down the cliff into the lake and drowned." +እረኞችም ሸሹ፤ ወደ ከተማይቱም ሄደው ነገሩን ሁሉ አጋንንትም በአደሩባቸው የሆነውን አወሩ።,ወጐዩ ኖሎት ወአተዉ ሀገረ ወዜነዉ ለሰብእ ኵሎ ዘኮነ ወበእንተ እለ አጋንንትሂ።,Those who tended the pigs ran into the city and told everything that had happened to the demon-possessed men. +እነሆም ከተማው ሁሉ ኢየሱስን ሊገናኝ ወጣ፤ ባዩትም ጊዜ ከአገራቸው እንዲሄድላቸው ለመኑት።,ወናሁ ወፅኡ ኵሉ እለ ውስተ ሀገር ይትቀበልዎ ለእግዚእ ኢየሱስ ወሶበ ርእይዎ አስተብቍዕዎ ይኅልፍ እምደወሎሙ።,"Then the whole city came out and met Jesus. When they saw him, they pleaded with him to leave their region." +በታንኳም ገብቶ ተሻገረና ወደ ገዛ ከተማው መጣ።,ወዐሪጎ ውስተ ሐመር ዐደወ ወበጽሐ ���ገሮ።,"Boarding a boat, Jesus crossed to the other side of the lake and went to his own city." +እነሆም፥ በአልጋ የተኛ ሽባ ወደ እርሱ አመጡ። ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን “አንተ ልጅ! አይዞህ፤ ኀጢአትህ ተሰረየችልህ፤” አለው።,ወአምጽኡ ኀቤሁ ድዉየ መፃጕዐ እንዘ ይጸውርዎ በዐራት ወርእዮ እግዚእ ኢየሱስ ሃይማኖቶሙ ይቤሎ ለውእቱ መፃጕዕ ተአመን ወልድየ ተኀድገ ለከ ኀጢአትከ።,"People brought to him a man who was paralyzed, lying on a cot. When Jesus saw their faith, he said to the man who was paralyzed, “Be encouraged, my child, your sins are forgiven.”" +እነሆም ከጻፎቹ አንዳንዶቹ በልባቸው “ይህስ ይሳደባል፤” አሉ።,ወሰሚዖሙ ጸሐፍት ወፈሪሳውያን ይቤሉ በበይናቲሆሙ ዝንቱሰ ይፀርፍ።,"Some legal experts said among themselves, “This man is insulting God.”" +ኢየሱስም አሳባቸውን አውቆ እንዲህ አለ “ስለ ምን በልባችሁ ክፉ ታስባላችሁ?,ወአእሚሮ እግዚእ ኢየሱስ ኅሊናሆሙ ይቤሎሙ ለምንት ትኄልዩ እኩየ በአልባቢክሙ።,"But Jesus knew what they were thinking and said, “Why do you fill your minds with evil things?" +‘ኀጢአትህ ተሰረየችልህ’ ከማለት ወይስ ‘ተነሣና ሂድ’ ከማለት ማናቸው ይቀላል?,ምንት ይቀልል እምብሂለ ተኀድገ ለከ ኀጢአትከ ወእምብሂለ ተንሥእ ወንሣእ ዐራተከ ወሑር ቤተከ።,"Which is easier—to say, ‘Your sins are forgiven,’ or to say, ‘Get up and walk’?" +ነገር ግን በምድር ላይ ኀጢአትን ያስተሰርይ ዘንድ ለሰው ልጅ ሥልጣን እንዳለው እንድታውቁ፤” በዚያን ጊዜ ሽባውን “ተነሣ፤ አልጋህን ተሸከምና ወደ ቤትህ ሂድ፤” አለው።,ከመ ታእምሩ ከመ ብዉሕ ሎቱ ለወልደ ዕጓለ እመሕያው ይኅድግ ኀጢአተ በዲበ ምድር ወእምዝ ይቤሎ ለውእቱ መፃጕዕ ተንሥእ ወንሣእ ዐራተከ ወእቱ ቤተከ።,"But so you will know that the Human One has authority on the earth to forgive sins”—he said to the man who was paralyzed—“Get up, take your cot, and go home.”" +ተነሥቶም ወደ ቤቱ ሄደ።,ወተንሢኦ ነሥአ ዐራቶ ወሖረ ቤቶ።,The man got up and went home. +ሕዝቡም አይተው ተደነቁ፤ ለሰውም እንዲህ ያለ ሥልጣን የሰጠ እግዚአብሔርን አከበሩ።ኢየሱስ ማቴዎስን እንደ ጠራ,ወርእዮሙ ሕዝብ አንከሩ ወአእኰትዎ ለእግዚአብሔር ዘወሀበ ዘከመዝ ሥልጣነ ለሰብእ።ዘከመ ተጸውዐ ማቴዎስ,"When the crowds saw what had happened, they were afraid and praised God, who had given such authority to human beings.Calling of Matthew" +ኢየሱስም ከዚያ አልፎ በመቅረጫው ተቀምጦ የነበረ ማቴዎስ የሚባል አንድ ሰው አየና “ተከተለኝ” አለው። ተነሥቶም ተከተለው።,ወኀሊፎ እግዚእ ኢየሱስ እምህየ ረከበ ብእሴ ዘስሙ ማቴዎስ እንዘ ይነብር ውስተ ምጽባሕ ወይቤሎ ትልወኒ ወተንሢኦ ተለዎ።,"As Jesus continued on from there, he saw a man named Matthew sitting at a kiosk for collecting taxes. He said to him, “Follow me,” and he got up and followed him." +በቤቱም በማዕድ ተቀምጦ ሳለ፥ እነሆ፥ ብዙ ቀራጮችና ኀጢአተኞች መጥተው ከኢየሱስና ከደቀ መዛሙርቱ ጋር አብረው ተቀመጡ።,ወእንዘ ይረፍቅ ውስተ ቤት ናሁ መጽኡ ብዙኃን መጸብሓን ወኃጥኣን ወረፈቁ ምስለ እግዚእ ኢየሱስ ወአርዳኢሁ።,"As Jesus sat down to eat in Matthew’s house, many tax collectors and sinners joined Jesus and his disciples at the table." +ፈሪሳውያንም አይተው ደቀ መዛሙርቱን “መምህራችሁ ከቀራጮችና ከኀጢአተኞች ጋር አብሮ ስለ ምን ይበላል?” አሉአቸው።,ወርእዮሙ ፈሪሳውያን ይቤልዎሙ ለአርዳኢሁ ለምንት ይበልዕ ሊቅክሙ ምስለ መጸብሓን ወኃጥኣን።,"But when the Pharisees saw this, they said to his disciples, “Why does your teacher eat with tax collectors and sinners?”" +ኢየሱስም ሰምቶ “ሕመምተኞች እንጂ ባለ ጤነኞች ባለ መድኃኒት አያስፈልጋቸውም፤,ወሰሚዖ እግዚእ ኢየሱስ ይቤሎሙ ሕሙማን ይፈቅድዎ ለዐቃቤ ሥራይ ወአኮ ጥዑያን።,"When Jesus heard it, he said, “Healthy people don’t need a doctor, but sick people do." +ነገር ግን ሄዳችሁ ‘ምሕረትን እወዳለሁ መሥዋዕትንም አ��ደለም፤’ ያለው ምን እንደ ሆነ ተማሩ፤ ኀጢአተኞችን ወደ ንስሐ እንጂ ጻድቃንን ልጠራ አልመጣሁምና፤” አላቸው።ስለ ጾም የቀረበ ጥያቄ,ሑሩ ወአእምሩ ምንት ውእቱ ዘይቤ «ምጽዋተ አበድር እመሥዋዕት» እስመ ኢመጻእኩ እጸውዕ ጻድቃነ አላ ኃጥኣነ ለንስሓ።በእንተ ጾም,"Go and learn what this means: I want mercy and not sacrifice. I didn’t come to call righteous people, but sinners.”Question about fasting" +በዚያን ጊዜ የዮሐንስ ደቀ መዛሙርት ወደ እርሱ ቀርበው “እኛና ፈሪሳውያን ብዙ ጊዜ የምንጦመው፥ ደቀ መዛሙርትህ ግን የማይጦሙት ስለ ምንድር ነው?” አሉት።,ወእምዝ መጽኡ ኀቤሁ አርዳኢሁ ለዮሐንስ ወይቤልዎ ንሕነ ወፈሪሳውያን ንጸውም ብዙኀ ወአርዳኢከሰ በእፎ ኢይጸውሙ።,"At that time John’s disciples came and asked Jesus, “Why do we and the Pharisees frequently fast, but your disciples never fast?”" +ኢየሱስም እንዲህ አላቸው “ሚዜዎች ሙሽራው ከእነርሱ ጋር ሳለ ሊያዝኑ ይችላሉን? ነገር ግን ሙሽራው ከእነርሱ የሚወሰድበት ወራት ይመጣል፤ በዚያ ጊዜም ይጦማሉ።,ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ኢይክሉ ደቂቁ ለመርዓዊ ጸዊመ ወላሕዎ አምጣነ ሀሎ መርዓዊ ምስሌሆሙ ወባሕቱ ይመጽእ መዋዕል አመ ይነሥእዎ ለመርዓዊ እምኔሆሙ አሜሃ ይጸውሙ።,"Jesus responded, “The wedding guests can’t mourn while the groom is still with them, can they? But the days will come when the groom will be taken away from them, and then they’ll fast." +በአረጀ ልብስ አዲስ እራፊ የሚያኖር የለም፤ መጣፊያው ልብሱን ይቦጭቀዋልና፤ መቀደዱም የባሰ ይሆናል።,ወአልቦ ዘይጠቅብ ግምደ ድርግሐ ልብስ ውስተ ስጠተ ልብስ ብሉይ እስመ ይትማላእ ሕያዎ ለልብስ፥ ወያዐብዮ ለስጠቱ።,"“No one sews a piece of new, unshrunk cloth on old clothes because the patch tears away the cloth and makes a worse tear." +በአረጀ አቁማዳም አዲስ የወይን ጠጅ የሚያኖር የለም፤ ቢደረግ ግን አቁማዳው ይፈነዳል፤ የወይን ጠጁም ይፈሳል፤ አቁማዳውም ይጠፋል፤ ነገር ግን አዲሱን የወይን ጠጅ በአዲስ አቁማዳ ያኖረዋል፤ ሁለቱም ይጠባበቃሉ።”ስለ ምኵራብ አለቃ ልጅና ደም ስለሚፈሳት ሴት,ወኢይወድዩ ወይነ ሐዲሰ ውስተ ዝቅ ብሉይ ወእመአኮሰ ዝቁሂ ይነቅዕ ወወይኑሂ ይትከዐው ወዝቁሂ ይትኀጐል ወባሕቱ ለወይንሰ ሐዲስ ውስተ ዝቅ ሐዲስ ይወድይዎ ወይትዓቀቡ ክልኤሆሙ በበይናቲሆሙ።በእንተ ወለተ መጋቤ ምኵራብ,"No one pours new wine into old wineskins. If they did, the wineskins would burst, the wine would spill, and the wineskins would be ruined. Instead, people pour new wine into new wineskins so that both are kept safe.”A ruler’s daughter and the woman who touched Jesus’ clothes" +ይህንም ሲነግራቸው አንድ መኰንን መጥቶ “ልጄ አሁን ሞተች፤ ነገር ግን መጥተህ እጅህን ጫንባት፥ በሕይወትም ትኖራለች፤” እያለ ሰገደለት።,ወእንዘ ዘንተ ይነግሮሙ ናሁ መጽአ አሐዱ መኰንን ወሰገደ ሎቱ እንዘ ይብል ወለትየ ይእዜ ሞተት ወባሕቱ ነዓ አንብር እዴከ ላዕሌሃ ወተሐዩ።,"While Jesus was speaking to them, a ruler came and knelt in front of him, saying, “My daughter has just died. But come and place your hand on her, and she’ll live.”" +ኢየሱስም ተነሥቶ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተከተለው።,ወተንሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወተለዎ ወአርዳኢሁኒ።በእንተ እንተ ደም ይውኅዛ,So Jesus and his disciples got up and went with him. +እነሆም ከዐሥራ ሁለት ዓመት ጀምሮ ደም የሚፈስሳት ሴት በኋላው ቀርባ የልብሱን ጫፍ ዳሰሰች፤,ወናሁ ብእሲት እንተ ደም ይውኅዛ እም ዐሠርቱ ወክልኤቱ ክረምት መጽአት ወቆመት እንተ ድኅሬሁ ወገሠሠት ጽንፈ ልብሱ።,Then a woman who had been bleeding for twelve years came up behind Jesus and touched the hem of his clothes. +በልብዋ “ልብሱን ብቻ የዳሰስሁ እንደ ሆነ እድናለሁ፤” ትል ነበረችና።,እንዘ ትብል በልባ እምከመ ገሠሥኩ ጽንፈ ልብሱ አሐዩ።,"She thought, If I only touch his robe I’ll be healed." +ኢየሱስም ዘወር ብሎ አያትና “ልጄ ሆይ! አይዞሽ፤ እም��ትሽ አድኖሻል፤” አላት። ሴቲቱም ከዚያች ሰዓት ጀምራ ዳነች።,ወተመይጠ እግዚእ ኢየሱስ ወርእያ ወይቤላ ተአመኒ ወለትየ ሃይማኖትኪ አሕየወተኪ ወሐይወት ይእቲ ብእሲት በይእቲ ሰዓት።,"When Jesus turned and saw her, he said, “Be encouraged, daughter. Your faith has healed you.” And the woman was healed from that time on." +ኢየሱስም ወደ መኰንኑ ቤት በደረሰ ጊዜ፥ እምቢልተኞችንና የሚንጫጫውን ሕዝብ አይቶ,ወበዊኦ እግዚእ ኢየሱስ ቤቶ ለውእቱ መኰንን ርእየ መብክያነ ወሰብአ እንዘ ይትሀወኩ ወያስቈቅዉ።,"When Jesus went into the ruler’s house, he saw the flute players and the distressed crowd." +“ብላቴናይቱ ተኝታለች እንጂ አልሞተችምና ፈቀቅ በሉ፤” አላቸው። በጣምም ሳቁበት።,ወይቤሎሙ ተገኀሡ እስመ አኮ ዘሞተት ሕፃን አላ ትነውም ወሰሐቅዎ።,"He said, “Go away, because the little girl isn’t dead but is asleep”; but they laughed at him." +ሕዝቡን ግን ከአስወጡ በኋላ ገብቶ እጅዋን ያዛት፤ ብላቴናይቱም ተነሣች።,ወእምዘወፅኡ ሰብእ ቦአ ወአኀዛ እዴሃ ወተንሥአት ሕፃን።,"After he had sent the crowd away, Jesus went in and touched her hand, and the little girl rose up." +ያም ዝና ወደዚያ አገር ሁሉ ወጣ።ኢየሱስ ሁለት ዐይነ ስውሮችን እንደ አዳነ,ወወፅአ ስሙዓተ ነገሩ ውስተ ኵላ ምድር።በእንተ ክልኤቱ ዕዉራን,News about this spread throughout that whole region.Healing of two blind men +ኢየሱስም ከዚያ ሲያልፍ ሁለት ዕውሮች “የዳዊት ልጅ ሆይ! ማረን፤” ብለው እየጮሁ ተከተሉት።,ወኀሊፎ እግዚእ ኢየሱስ እምህየ ተለውዎ ክልኤቱ ዕዉራን እንዘ ይጸርሑ ወይብሉ ተሣሀለነ ወልደ ዳዊት።,"As Jesus departed, two blind men followed him, crying out, “Show us mercy, Son of David.”" +ወደ ቤትም በገባ ጊዜ ዕውሮቹ ወደ እርሱ ቀረቡ፤ ኢየሱስም “ይህን ማድረግ እንድችል ታምናላችሁን?” አላቸው። “አዎን፥ ጌታ ሆይ!” አሉት።,ወበዊኦ ቤተ መጽኡ ኀቤሁ እሙንቱ ዕዉራን ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ተአምኑሁ ከመ እክል ዘንተ ገቢረ ወይቤልዎ እወ እግዚኦ።,"When he came into the house, the blind men approached him. Jesus said to them, “Do you believe I can do this?”“Yes, Lord,” they replied." +በዚያን ጊዜ “እንደ እምነታችሁ ይሁንላችሁ፤” ብሎ ዐይኖቻቸውን ዳሰሰ።,ወገሠሦሙ አዕይንቲሆሙ እንዘ ይብል በከመ ሃይማኖትክሙ ይኩንክሙ።,"Then Jesus touched their eyes and said, “It will happen for you just as you have believed.”" +ዐይኖቻቸውም ተከፈቱ። ኢየሱስም “ማንም እንዳያውቅ ተጠንቀቁ፤” ብሎ በብርቱ አዘዛቸው።,ወሶቤሃ ተከሥታ አዕይንቲሆሙ ወገሠጾሙ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሎሙ ዑቁ ኢትንግሩ ወኢ ለመኑሂ።,"Their eyes were opened. Then Jesus sternly warned them, “Make sure nobody knows about this.”" +እነርሱ ግን ወጥተው በዚያ አገር ሁሉ ስለ እርሱ አወሩ።ኢየሱስ አንድ ድዳ ሰው እንደ ፈወሰ,ወወፂኦሙ ነገሩ ለኵሉ በሓውርት።በእንተ ዘጋኔን ጽሙም,But they went out and spread the word about him throughout that whole region.Healing of a man unable to speak +እነርሱም ሲወጡ እነሆ ጋኔን ያደረበትን ድዳ ሰው ወደ እርሱ አመጡ።,ወእምዘወፅኡ እሙንቱ አምጽኡ ኀቤሁ ብእሴ ዘጋኔን ጽሙመ ወበሃመ።,"As they were leaving, people brought to him a man who was demon-possessed and unable to speak." +ጋኔኑንም ካወጣው በኋላ ድዳው ተናገረ። ሕዝቡም “እንዲህ ያለ በእስራኤል ዘንድ ከቶ አልታየም፤” እያሉ ተደነቁ።,ወወፂኦ ጋኔኑ ነበበ ውእቱ በሃም ወሰምዐ ውእቱ ጽሙም ወአንከሩ ሰብእ እንዘ ይብሉ ግሙራ ኢያስተርአየ ዘከመ ዝ በውስተ እስራኤል።,"When Jesus had thrown out the demon, the man who couldn’t speak began to talk. The crowds were amazed and said, “Nothing like this has ever been seen in Israel.”" +ፈሪሳውያን ግን “በአጋንንት አለቃ አጋንንትን ያወጣል፤” አሉ።,ወፈሪሳውያንሰ ይቤሉ በመልአኮሙ ለአጋንንት ያወፅኦሙ ለአጋንንት።ዘከመ አንሶሰወ ውስተ ገሊላ,"But the Pharisees said, “He throws out demons with the authority of the ruler of demons.”Compassion" +ኢየሱስም በምኩራቦቻቸው እያስተማረ፥ የመንግሥትንም ወንጌል እየሰበከ፥ በሕዝብም ያለውን ደዌና ሕማም ሁሉ እየፈወሰ፥ በከተማዎችና በመንደሮች ሁሉ ይዞር ነበር።,ወአንሶሰወ እግዚእ ኢየሱስ ውስተ ኵሉ አህጉር ወበሓውርት እንዘ ይሜህር በምኵራባቲሆሙ ወይሰብክ ወንጌለ መንግሥት ወይፌውስ ኵሎ ድዉያነ ወኵሎ ሕሙማነ ዘውስተ ሕዝብ።,"Jesus traveled among all the cities and villages, teaching in their synagogues, announcing the good news of the kingdom, and healing every disease and every sickness." +ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።,ወርእዮ ብዙኃነ ሰብአ አምሐርዎ ወተሣሀሎሙ እስመ ስሩሓን እሙንቱ ወግዱፋን ከመ አባግዕ ዘአልቦ ኖላዊ።,"Now when Jesus saw the crowds, he had compassion for them because they were troubled and helpless, like sheep without a shepherd." +በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱን “መከሩስ ብዙ ነው፤ ሠራተኞች ግን ጥቂቶች ናቸው፤,ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ማእረሩሰ ብዙኅ ወገባሩ ኅዳጥ።,"Then he said to his disciples, “The size of the harvest is bigger than you can imagine, but there are few workers." +እንግዲህ የመከሩን ጌታ ወደ መከሩ ሠራተኞች እንዲልክ ለምኑት፤” አላቸው።,ሰአልዎ እንከ ለበዓለ ማእረር ከመ ይወስክ ገባረ ለማእረሩ።,"Therefore, plead with the Lord of the harvest to send out workers for his harvest.”" +-,እምጴጥሮስ ልኡከ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ለኅሩያን ለእለ ሀለዉ ውስተ በሐውርተ ጳንጦስ ወገላትያ ወቀጰዶቅያ ወእስያ ወቢታንያ።,"Peter, an apostle of Jesus Christ,To God’s chosen strangers in the world of the diaspora, who live in Pontus, Galatia, Cappadocia, Asia, and Bithynia." +የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ጴጥሮስ፥ እግዚአብሔር አብ አስቀድሞ እንዳወቃቸው በመንፈስም እንደሚቀደሱ፥ ይታዘዙና በኢየሱስ ክርስቶስ ደም ይረጩ ዘንድ ለተመረጡት በጳንጦስና በገላትያ በቀጰዶቅያም በእስያም በቢታንያም ለተበተኑ መጻተኞች፤ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።ስለ ሕያው ተስፋ,ለእለ ቀደሙ አእምሮቶ ለእግዚአብሔር አብ በመንፈስ ቅዱስ ከመ ይስምዑ በንዝኀተ ደሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሞገስ ወሰላም ይብዛኅ ለክሙ።,God the Father chose you because of what he knew beforehand. He chose you through the Holy Spirit’s work of making you holy and because of the faithful obedience and sacrifice of Jesus Christ.May God’s grace and peace be multiplied to you.Thanksgiving +-,ይትባረክ እግዚአብሔር አቡሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘወለደነ በብዝኀ ምሕረቱ ለተስፋ እንተ ባቲ ነሐዩ በተንሥኦቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ እምነ ምዉታን።,"May the God and Father of our Lord Jesus Christ be blessed! On account of his vast mercy, he has given us new birth. You have been born anew into a living hope through the resurrection of Jesus Christ from the dead." +,ለተዋርሶ ዘኢይበሊ ወዘኢይረኵስ ወዘኢይጸመሂ ዘዕቁብ ለነ ወለክሙ በሰማያት።,You have a pure and enduring inheritance that cannot perish—an inheritance that is presently kept safe in heaven for you. +ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት እግዚአብሔር ይመስገን፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኀይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።,ለእለ በኀይለ እግዚአብሔር ዕቁባን በሃይማኖት ለመድኀኒት እንተ ድሉት ከመ ታስተርኢ በደኃሪ መዋዕል።,"Through his faithfulness, you are guarded by God’s power so that you can receive the salvation he is ready to reveal in the last time." +-,ወትትፌሥሑ እስከ ለዓለም ወባሕቱ ኅዳጠ ሀለወክሙ ይእዜ ትተክዙ በዘይመጽአክሙ መከራ ዘዘዚኣሁ።,"You now rejoice in this hope, even if it’s necessary for you to be distressed for a short time by various trials." +በዚህም እጅግ ደስ ይላችኋል፤ ነገር ግን በእሳት ምንም ቢፈተን ከ���ጠፋው ወርቅ ይልቅ አብልጦ የሚከብር የተፈተነ እምነታችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ፥ ለምስጋናና ለክብር ለውዳሴም ይገኝ ዘንድ አሁን ለጥቂት ጊዜ ቢያስፈልግ በልዩ ልዩ ፈተና አዝናችኋል።,ከመ መከራሃ ለሃይማኖትክሙ ዘይትበደር ፈድፋደ እምወርቅ ንጹሕ ዘበእሳት አመከርዎ ወትትረከቡ ሀለወክሙ በክብር ወበስብሐት ወበውዳሴ አመ ያስተርኢ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"This is necessary so that your faith may be found genuine. Your genuine faith will result in praise, glory, and honor for you when Jesus Christ is revealed." +-,ውእቱኬ ዘታፈቅርዎ እንዘ ኢትሬእይዎ ወእስከ ይእዜ ኢርኢክምዎ ወባሕቱ ተአምኑ ቦቱ ወይእዜኒ ትትፌሥሑ በፍሥሓ እንተ አልባቲ ማኅለቅት።,"Although you’ve never seen him, you love him. Even though you don’t see him now, you trust him and so rejoice with a glorious joy that is too much for words." +እርሱንም ሳታዩት ትወዱታላችሁ፤ አሁንም ምንም ባታዩት በእርሱ አምናችሁ፥ የእምነታችሁን ፍፃሜ እርሱም የነፍሳችሁን መዳን እየተቀበላችሁ፥ በማይነገርና ክብር በሞላበት ሐሤት ደስ ይላችኋል።,ወትነሥኡ በፍጻሜሃ ለሃይማኖትክሙ መድኀኒተ ነፍስክሙ።,You are receiving the goal of your faith: your salvation. +ለእናንተም ስለሚሰጠው ጸጋ ትንቢት የተናገሩት ነቢያት ስለዚህ መዳን ተግተው እየፈለጉ መረመሩት፤,ይእቲኬ መድኀኒት እንተ ኀሠሥዋ ወዖድዋ ነቢያት እለ ተነበዩ በእንተ ክብርክሙ።,"The prophets, who long ago foretold the grace that you’ve received, searched and explored, inquiring carefully about this salvation." +በእነርሱም የነበረ የክርስቶስ መንፈስ፥ ስለ ክርስቶስ መከራ ከእርሱም በኋላ ስለሚመጣው ክብር አስቀድሞ እየመሰከረ፥ በምን ወይም እንዴት ባለ ዘመን እንዳመለከተ ይመረምሩ ነበር።,እንዘ የኀሥሡ ለአይ ወለማእዜ መዋዕል ዘነገረ በእንቲኣሁ በላዕሌሆሙ መንፈሱ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወአቅደመ ስምዐ ከዊነ በእንተ ዘሀለዎ ይሕምም ክርስቶስ ወበእንተ ስብሐቲሁ ዘእምድኅሬሁ።,They wondered what the Spirit of Christ within them was saying when he bore witness beforehand about the suffering that would happen to Christ and the glory that would follow. They wondered what sort of person or what sort of time they were speaking about. +ለእነርሱም ከሰማይ በተላከ በመንፈስ ቅዱስ ወንጌልን የሰበኩላችሁ ሰዎች አሁን ባወሩላችሁ ነገር እናንተን እንጂ ራሳቸውን እንዳላገለገሉ ተገለጠላቸው፤ ይህንም ነገር መላእክቱ ሊመለከቱ ይመኛሉ።በቅድስና ለመኖር የቀረበ ጥሪ,እስመ አስተርአዮሙ ወአኮ በርእሶሙ ዘነገሩክሙ ዘንተ ዘይእዜ ንዜንወክሙ አላ አይድዑክሙ በመንፈስ ቅዱስ ዘተፈነወ እምሰማይ እምኀበ ያፈትዎሙ ለመላእክት ከመ የሐውጽዎ።በእንተ ዘትመጽእ ትፍሥሕት,"It was revealed to them that in their search they were not serving themselves but you. These things, which even angels long to examine, have now been proclaimed to you by those who brought you the good news. They did this in the power of the Holy Spirit, who was sent from heaven.Response of obedience" +ስለዚህ የልቡናችሁን ወገብ ታጥቃችሁና በመጠን ኖራችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ የምታገኙትን ጸጋ ፈጽማችሁ ተስፋ አድርጉ።,ወይእዜኒ ቅንቱ ሐቌ ልብክሙ ጥዩቀ ወንቁሀ ተሰፈውዋ ለእንተ ትመጽእ ለክሙ ትፍሥሕት በአስተርእዮቱ ለኢየሱስ ክርስቶስ።,"Therefore, once you have your minds ready for action and you are thinking clearly, place your hope completely on the grace that will be brought to you when Jesus Christ is revealed." +እንደሚታዘዙ ልጆች ባለማወቃችሁ አስቀድሞ የኖራችሁበትን ምኞት አትከተሉ።,ከመ ውሉድ እለ ይትኤዘዙ እንዘ ኢትትመየጡ ለእንተ ቀዳሚ ጌጋይክሙ በኢያእምሮ ዘፈተውክሙ።,"Don’t be conformed to your former desires, those that shaped you when you were ignorant. But, as obedient children," +-,ወባሕቱ በከመ ዘጸውዐክሙ ቅዱስ ውእቱ አንትሙኒ ኩኑ ቅዱሳነ በኵሉ ግዕዝክሙ።,"you must be holy in every aspect of your lives, just as the one who called you is holy." +ዳሩ ግን “እኔ ቅ���ስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ፤” ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተ ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ።,እስመ ጽሑፍ ዘይብል «ኩኑ ቅዱሳነ እስመ ቅዱስ አነ።»,"It is written, “You will be holy, because I am holy.”" +ለሰው ፊትም ሳያደላ በእያንዳንዱ ላይ እንደ ሥራው የሚፈርደውን አባት ብላችሁ ብትጠሩ በእንግድነታችሁ ዘመን በፍርሃት ኑሩ።,ወእመሰ ለአብ ትጼውዕዎ ለዘይኴንን ጽድቀ እንዘ ገጸ ኢይነሥእ በበ ምግባሪሁ ለለአሐዱ እንዘ ትፈርሁ በኵሉ መዋዕለ ሕይወትክሙ ወበዘአመንክሙ ሑሩ ባቲ።በእንተ አእምሮ ቤዛ,"Since you call upon a Father who judges all people according to their actions without favoritism, you should conduct yourselves with reverence during the time of your dwelling in a strange land." +-,እንዘ ተአምሩ ከመ አኮ በዘይማስን ብሩር ወወርቅ ዘተቤዘወክሙ እምውስተ ዘኢይበቍዕ ምግባሪክሙ ዘተመጠውክሙ እምአበዊክሙ።,"Live in this way, knowing that you were not liberated by perishable things like silver or gold from the empty lifestyle you inherited from your ancestors." +ከአባቶቻችሁ ከወረሳችሁት ከከንቱ ኑሮአችሁ በሚያልፍ ነገር በብር ወይም በወርቅ ሳይሆን፥ ነውርና እድፍ እንደ ሌለው እንደ በግ ደም በክቡር የክርስቶስ ደም እንደ ተዋጃችሁ ታውቃላችሁ።,አላ በክቡር ደሙ ለክርስቶስ ከመ ዘበግዕ ቅድው ወንጹሕ።,"Instead, you were liberated by the precious blood of Christ, like that of a flawless, spotless lamb." +-,ዘተአምረ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም ወአስተርአየ በደኃሪ መዋዕል በእንቲኣነ።,"Christ was chosen before the creation of the world, but was only revealed at the end of time. This was done for you," +ዓለም ሳይፈጠር እንኳ አስቀድሞ ታወቀ፤ ነገር ግን እምነታችሁና ተስፋችሁ በእግዚአብሔር ይሆን ዘንድ፥ ከሙታን ባስነሣው ክብርንም በሰጠው በእግዚአብሔር በእርሱ ስለምታምኑ ስለ እናንተ በዘመኑ መጨረሻ ተገለጠ።,እለ በላዕለ እዴሁ አመነ በእግዚአብሔር ዘአንሥኦ እምዉታን ወስብሐተ ወሀቦ ወይእዜኒ ሃይማኖትክሙ ወተስፋክሙ ይኩን በእግዚአብሔር።በእንተ ፍቅር ፍጹም,"who through Christ are faithful to the God who raised him from the dead and gave him glory. So now, your faith and hope should rest in God." +ለእውነት እየታዘዛችሁ ግብዝነት ለሌለበት ለወንድማማች መዋደድ ነፍሳችሁን አንጽታችሁ እርስ በርሳችሁ ከልባችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።,አንጽሑ ነፍስተክሙ በትእዛዙ ለጽድቅ ወበሃይማኖትክሙ ከመ ታፍቅሩ ካልኣኒክሙ እንዘ ኢትናፍቁ በምልአ ልብክሙ ተፋቀሩ ዘበጽድቅ በበይናቲክሙ ጽፉቀ።,"As you set yourselves apart by your obedience to the truth so that you might have genuine affection for your fellow believers, love each other deeply and earnestly." +ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር አይደለም፤ በሕያውና ለዘላለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር ነው እንጂ።,ከመ ሰብእ እለ ተወልዱ ፍጹመ አኮ እምዘርዕ ዘይደመሰስ አላ እምዘርዕ ዘኢይጠፍእ በትእዛዙ ለእግዚአብሔር ዘሀለወ ለዝሉፉ።,Do this because you have been given new birth—not from the type of seed that decays but from seed that doesn’t. This seed is God’s life-giving and enduring word. +“ሥጋ ሁሉ እንደ ሣር፥ ክብሩም ሁሉ እንደ ሣር አበባ ነውና፤ሣሩ ይጠወልጋል አበባውም ይረግፋል፤,እስመ ኵሉ ዘሥጋ ከመ ሣዕር ወኵሉ ክብሩ ከመ ፍሬ ሣዕር ዘእምከመ የብሰ ሣዕር ይትነገፍ ፍሬሁ።,"Thus,“All human life on the earth is like grass, ”“and all human glory is like a flower in a field. ”“The grass dries up and its flower falls off, ”" +የጌታ ቃል ግን ለዘላለም ይኖራል።”በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው።,ወቃሉሰ ለእግዚአብሔር ይነብር ለዓለም ወዝንቱ ውእቱ ቃሉ ዘነገርናክሙ።,“but the Lord’s word endures forever.”This is the word that was proclaimed to you as good news. +እንግዲህ ክፋትን ሁሉ ተንኰልንም ሁሉ ግብዝነትንም ቅንዓትንም ሐሜትንም ሁሉ አስወግዳችሁ፥,አሰስልዋ እንከ እምኔክሙ ለኵላ እከይ ወለኵላ ��ብል ወለናፍቆ ወለተሓምዮ ወለተቃንኦ።,"Therefore, get rid of all ill will and all deceit, pretense, envy, and slander." +-,ወኩኑ ከመ እለ ይእዜ ተወልዱ ሕፃናት ወአፍቅሩ ሐሊበ ነባቤ ዘአልቦቱ ቱስሕት ከመ ቦቱ ትልሀቁ ለድኂን።,"Instead, like a newborn baby, desire the pure milk of the word. Nourished by it, you will grow into salvation," +ጌታ ቸር መሆኑን ቀምሳችሁ እንደ ሆነ፥ ለመዳን በእርሱ እንድታድጉ አሁን እንደ ተወለዱ ሕፃናት ተንኰል የሌለበትን የቃልን ወተት ተመኙ።,ወናሁ ጥዕምክሙ ከመ ኄር እግዚአብሔር ወኀቤሁ ምግባኢክሙ።,since you have tasted that the Lord is good. +በሰውም ወደ ተጣለ በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ወደ ተመረጠና ክቡር ወደ ሆነው ወደ ሕያው ድንጋይ ወደ እርሱ እየቀረባችሁ፥,ወይእቲ እብን እንተ በኀበ ሰብእ ምንንት ወበኀበ እግዚአብሔርሰ ኅሪት ወክብርት።,"Now you are coming to him as to a living stone. Even though this stone was rejected by humans, from God’s perspective it is chosen, valuable." +እናንተ ደግሞ እንደ ሕያዋን ድንጋዮች ሆናችሁ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መንፈሳዊ መሥዋዕትን ታቀርቡ ዘንድ ቅዱሳን ካህናት እንድትሆኑ መንፈሳዊ ቤት ለመሆን ተሠሩ።,ወአንትሙኒ ጽንዑ ከመ እብን መንፈሳዊ ወኩኑ ታቦተ መንፈሳዌ ለክህነት ቅድስት ወንጽሕት ከመ ታቅርቡ ወታዕርጉ መሥዋዕተ መንፈሳዌ ዘይሰጠወክሙ እግዚአብሔር በእደዊሁ ለኢየሱስ ክርስቶስ።,You yourselves are being built like living stones into a spiritual temple. You are being made into a holy priesthood to offer up spiritual sacrifices that are acceptable to God through Jesus Christ. +በመጽሐፍ“እነሆ የተመረጠና የከበረን የማዕዘን ራስ ድንጋይ በጽዮን አኖራለሁ፤በእርሱም የሚያምን አያፍርም፤”ተብሎ ተጽፎአልና።,እስመ ከመዝ ጽሑፍ «ናሁ እሠይም ውስተ ጽዮን እብነ ማዕዘንት ኅሪተ ወክብርተ ወዘአምነ ባቲ ኢይትኀፈር።»,"Thus it is written in scripture, “Look! I am laying a cornerstone in Zion, chosen, valuable. The person who believes in him will never be shamed.”" +እንግዲህ ክብሩ ለእናንተ ለምታምኑት ነው፤ ለማያምኑ ግን “አናጢዎች የጣሉት ድንጋይ እርሱ የማዕዘን ራስ የዕንቅፋትም ድንጋይ,ለክሙ ውእቱ ክብር ለእለ ተአምኑ ወለእለሰ ይክሕዱ «እብን እንተ መነንዋ ነደቅት ይእቲ ኮነት ውስተ ርእሰ ማዕዘንት።»,"So God honors you who believe. For those who refuse to believe, though, the stone the builders tossed aside has become the capstone." +የማሰናከያም ዓለት ሆነ፤” የማያምኑ ስለ ሆኑ በቃሉ ይሰናከሉበታልና፤ ለዚህ ደግሞ የተመደቡ ናቸው።,ውእቱኬ እብነ ዕቅፍት ወእብነ ካሕድ ለእለ ይትዐቀፉ በቃሉ ወይክሕድዎ ለዘቦቱ ተፈጥሩ።,"This is a stone that makes people stumble and a rock that makes them fall. Because they refuse to believe in the word, they stumble. Indeed, this is the end to which they were appointed." +እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ፤,ወአንትሙሰ ፍጥረት ኅሩያን ወታቦት ለንጉሥ ወሕዝብ ንጹሕ ወሕዝብ ዘይትሜካሕ ከመ ትንግሩ ሠናይቶ ለዘጸውዐክሙ እምጽልመት ውስተ ብርሃነ ስብሐቲሁ።,"But you are a chosen race, a royal priesthood, a holy nation, a people who are God’s own possession. You have become this people so that you may speak of the wonderful acts of the one who called you out of darkness into his amazing light." +እናንተ ቀድሞ ወገን አልነበራችሁም፤ አሁን ግን የእግዚአብሔር ወገን ናችሁ፤ እናንተ ምሕረት ያገኛችሁ አልነበራችሁም፤ አሁን ግን ምሕረትን አግኝታችኋል።እንደ እግዚአብሔር አገልጋዮች መኖር,እንዘ ቀዲሙ ኢኮንክሙ ሕዝቦ ይእዜሰ ሕዝበ እግዚአብሔር አንትሙ እንዘ ቀዲሙ ኢኮንክሙ ምሁራነ ይእዜሰ መሀረክሙ።,"Once you weren’t a people, but now you are God’s people. Once you hadn’t received mercy, but now you have received mercy.Life as strangers in the world" +ወዳጆች ሆይ! ነፍስን ከሚዋጋ ሥጋዊ ምኞት ትርቁ ዘንድ እንግዶችና መጻተኞች እንደ መሆናችሁ እለምናችኋለሁ፤,ኦ አኀውየ ፍቁራን እስእለክሙ ብቍዑኒ ከመ ፈላሲ ወከመ ነግድ ወከመ ድኩም ታርሕቅዋ ለፍትወተ ሥጋክሙ እንተ ትጸብኣ ለነፍስክሙ።,"Dear friends, since you are immigrants and strangers in the world, I urge that you avoid worldly desires that wage war against your lives." +ስለሚመለከቱት ስለ መልካም ሥራችሁ፥ ክፉ እንደምታደርጉ በዚያ እናንተን በሚያሙበት ነገር፥ በሚጎበኝበት ቀን እግዚአብሔርን ያከብሩት ዘንድ በአሕዛብ መካከል ኑሮአችሁ መልካም ይሁን።,ወግዕዝክሙኒ በማእከለ አሕዛብ ሠናየ ለይኩን ከመ ኢይርከቡ በዘየሐምዩክሙ ከመ ገባሬ እኪት ወሠናየ ምግባሪክሙ ይርአዩ ወይሰብሕዎ ለእግዚአብሔር ከመ ይትመየጦሙ።,"Live honorably among the unbelievers. Today, they defame you, as if you were doing evil. But in the day when God visits to judge they will glorify him, because they have observed your honorable deeds." +ስለ ጌታ ብላችሁ ለሰው ሥርዐት ሁሉ ተገዙ፤ ለንጉሥም ቢሆን፥ ከሁሉ በላይ ነውና፤,አትሕቱ ርእሰክሙ ለኵሉ ፍጥረተ ዕጓለ እመሕያው በእንተ እግዚአብሔር ወለንጉሥኒ እስመ ኵሉ ሎቱ።,"For the sake of the Lord submit to every human institution. Do this whether it means submitting to the emperor as supreme ruler," +ለመኳንንትም ቢሆን፥ ክፉ የሚያደርጉትን ለመቅጣት በጎም የሚያደርጉትን ለማመስገን ከእርሱ ተልከዋልና ተገዙ።,ወለመኳንንትኒ እስመ ውእቱ ይፌንዎሙ ከመ ይኰንንዎሙ ለእለ ይገብርዋ ለእኪት ወያእኵትዎሙ ለእለ ይገብርዋ ለሠናይት።,or to governors as those sent by the emperor. They are sent to punish those doing evil and to praise those doing good. +በጎ እያደረጋችሁ፥ የማያውቁትን ሞኞች ዝም ታሰኙ ዘንድ እንዲህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነውና፤,እስመ ከመዝ ውእቱ ፈቃዱ ለእግዚአብሔር ከመ በሠናይ ምግባሪክሙ ትእስሩ አፉሆሙ ለአብዳን ሰብእ እለ ኢየአምርዎ ለእግዚአብሔር።,Submit to them because it’s God’s will that by doing good you will silence the ignorant talk of foolish people. +አርነት ወጥታችሁ እንደ እግዚአብሔር ባሪያዎች ሁኑ እንጂ ያ አርነት ለክፋት መሸፈኛ እንዲሆን አታድርጉ።,ወኩኑ ከመ አግዓዝያን ወአኮ ከመ እለ ቦሙ ጌጋይ ዘእኩይ ወአንትሙሰ ከመ አግብርተ እግዚአብሔር።,"Do this as God’s slaves, and yet also as free people, not using your freedom as a cover-up for evil." +ሁሉን አክብሩ፤ ወንድሞችን ውደዱ፤ እግዚአብሔርን ፍሩ፤ ንጉሥን አክብሩ።የክርስቶስ መከራ ምሳሌነት,ኵሎ አክብሩ ወቢጸክሙኒ አፍቅሩ ወለእግዚአብሔርኒ ፍርህዎ ወለንጉሥኒ አክብርዎ።,Honor everyone. Love the family of believers. Have respectful fear of God. Honor the emperor. +ሎሌዎች ሆይ! ለበጎዎችና ለገሮች ጌቶቻችሁ ብቻ ሳይሆን ለጠማሞች ደግሞ በፍርሃት ሁሉ ተገዙ።,ወአንትሙኒ ነባሪ ተኰነኑ ለአጋእዝቲክሙ እንዘ ትፈርሁ ወአኮ ዳእሙ ለኄራን ወለመሓርያን አላ ለእኩያንኒ።,"Household slaves, submit by accepting the authority of your masters with all respect. Do this not only to good and kind masters but also to those who are harsh." +በግፍ መከራን የሚቀበል ሰው እግዚአብሔርን እያሰበ ሐዘንን ቢታገሥ ምስጋና ይገባዋልና።,እስመ ጸጋ እግዚአብሔር ትትወሀብ ለዘበእንተ ሠናይ ምግባሩ ይትዔገሣ ለኀዘን እንዘ የሐምም በግፍዕ።,"Now, it is commendable if, because of one’s understanding of God, someone should endure pain through suffering unjustly." +ኀጢአት አድርጋችሁ ስትጎሰሙ ብትታገሡ፥ ምን ክብር አለበት? ነገር ግን መልካም አድርጋችሁ መከራን ስትቀበሉ ብትታገሡ፥ ይህ ነገር በእግዚአብሔር ዘንድ ምስጋና ይገባዋል።,ወምንትኑመ ይእቲ አኰቴትክሙ እመ እንዘ ትኤብሱ ትትዔገሡ መቅሠፍተክሙ አላ እንዘ ሠናየ ትገብሩ እመ ተዐገሥክሙ ግፍዐክሙ ዛቲ ይእቲ አኰቴትክሙ በኀበ እግዚአብሔር።,"But what praise comes from enduring patiently when you have sinned and are beaten for it? But if you endure steadfastly when you’ve done good and suffer for it, this is commendable before God." +የተጠራችሁለት ለዚህ ነውና፤ ክርስቶስ ደግሞ ፍለጋውን እንድትከተሉ ምሳሌ ትቶላችሁ ስለ እናንተ መከራን ተቀብሎአልና።,እስመ በእንተ ዝንቱ ተጸዋዕክሙ እስመ ክርስቶስኒ በእንቲኣክሙ ሐመ ይኅድግ ለክሙ ማዕተቦ ከመ ትትልዉ አሠረ ዚኣሁ።,"You were called to this kind of endurance, because Christ suffered on your behalf. He left you an example so that you might follow in his footsteps." +“እርሱም ኀጢአት አላደረገም፤ተንኰልም በአፉ አልተገኘበትም፤”,በከመ ውእቱ ኢገብረ ኀጢአተ ወኢተረክበ ሐሰት ውስተ አፉሁ።,"He committed no sin, nor did he ever speak in ways meant to deceive." +ሲሰድቡት መልሶ አልተሳደበም፤ መከራንም ሲቀበል አልዛተም፤ ነገር ግን በጽድቅ ለሚፈርደው ራሱን አሳልፎ ሰጠ፤,እንዘ ይጼእልዎ ኢጸአለ ወእንዘ ያሐምምዎ ኢተቀየመ አላ አግብአ ለዘይኴንን ጽድቀ።,"When he was insulted, he did not reply with insults. When he suffered, he did not threaten revenge. Instead, he entrusted himself to the one who judges justly." +ለኀጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር፥ እርሱ ራሱ በሥጋው ኀጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ፤ በመገረፉ ቁስል ተፈወሳችሁ።,ወበእንተ ኀጣውኢነ ውእቱ ተሰቅለ ዲበ ዕፅ በሥጋሁ ከመ ያውፅአነ እምኀጣውኢነ ወበጽድቁ ያሕይወነ እስመ በቍስለ ዚኣሁ ሐየውክሙ ቍስለክሙ እንዘ ከመ አባግዕ ትሳኰዩ።,"He carried in his own body on the cross the sins we committed. He did this so that we might live in righteousness, having nothing to do with sin. By his wounds you were healed." +እንደ በጎች ትቅበዘበዙ ነበርና፥ አሁን ግን ወደ ነፍሳችሁ እረኛና ጠባቂ ተመልሳችኋል።,ወይእዜኒ ግብኡ ኀበ ኖላዊክሙ ወዐቃቢሃ ለነፍስክሙ።,"Though you were like straying sheep, you have now returned to the shepherd and guardian of your lives." +-,ወከማሁ አንትንሂ አንስት ተኰነና ለአምታቲክን ከመ እመ ቦ ዘኢየአምን በዝንቱ ነገር እምሥነ ምግባሪሆን ለአንስት ይርአዩ ወዘእንበለ ካሕድ ይርብሕዋ ለነፍሶሙ።,"Wives, likewise, submit to your own husbands. Do this so that even if some of them refuse to believe the word, they may be won without a word by their wives’ way of life." +እንዲሁም እናንተ ሚስቶች ሆይ! ከባሎቻችሁ አንዳንዱ ለትምህርት የማይታዘዙ ቢኖሩ፥ በፍርሃት ያለውን ንጹሑን ኑሮአችሁን እየተመለከቱ ያለ ትምህርት በሚስቶቻቸው ኑሮ እንዲገኙ ተገዙላቸው።,ወእንዘ ትፈርሃ አሠንያ ግዕዘክን በንጽሕ።,"After all, they will have observed the reverent and holy manner of your lives." +ለእናንተም ጠጕርን በመሸረብና ወርቅን በማንጠልጠል ወይም ልብስን በመጎናጸፍ በውጭ የሆነ ሽልማት አይሁንላችሁ፤,አኮ ከመ ታድልዋ ለዐይነ ሰብእ በተጸፍሮ ሥዕርትክን ወአኮ በተሰርግዎ ወርቅ ወብሩር ወአኮ በተላብሶ አልባስ ዘብዙኅ ሤጡ።,"Don’t try to make yourselves beautiful on the outside, with stylish hair or by wearing gold jewelry or fine clothes." +ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዝግተኛ መንፈስ ያለውን የማይጠፋውን ልብስ ለብሶ የተሰወረ የልብ ሰው ይሁንላችሁ።,አላ በኅቡእ ልቡ ለሰብእ ለዘኢይጠፍእ ወለዘኢይደምፅ መንፈስ ቅዱስ ዘህልው ቅድመ እግዚአብሔር ዘብዙኅ ሐሳቡ።,"Instead, make yourselves beautiful on the inside, in your hearts, with the enduring quality of a gentle, peaceful spirit. This type of beauty is very precious in God’s eyes." +እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ ለባሎቻቸው ሲገዙ ተሸልመው ነበርና፤,ወከማሁ ትካትኒ ቅዱሳት አንስት እለ ይትዌከላ ላዕለ እግዚአብሔር ይሰረገዋ ርእሶን በተኰንኖ ለአምታቲሆን።,"For it was in this way that holy women who trusted in God used to make themselves beautiful, accepting the authority of their own husbands." +እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፥ ጌታ ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት፤ እናንተም ከሚያስደነግጥ ነገር አንዳች እንኳ ሳትፈሩ መልካም ብታደርጉ ልጆችዋ ናችሁ።,ከመ ሣራ እስመ ይእቲ ���ትኤዘዞ ለአብርሃም ወእግዚእየ ትብሎ ወአንትንሂ አዋልዲሃ ኩና በምግባረ ሠናይ እንዘ ኢትፈርሃ እምነ ድንጋፄ ወኢምንተኒ።,"For example, Sarah accepted Abraham’s authority when she called him “master”. You have become her children when you do good and don’t respond to threats with fear." +እንዲሁም እናንተ ባሎች ሆይ! ደካማ ፍጥረት ስለ ሆኑ ከሚስቶቻችሁ ጋር በማስተዋል አብራችሁ ኑሩ፤ ጸሎታችሁ እንዳይከለከል አብረው ደግሞ የሕይወትን ጸጋ እንደሚወርሱ አድርጋችሁ አክብሩአቸው።መልካም በማድረግ መከራን መቀበል,ወከማሁ አንትሙሂ ዕደው እንዘ ትነብሩ ምስለ አንስቲያክሙ ኢታስተሐቅሩ አንስቲያክሙ እስመ ይደክም ፍጥረተ ዚኣሆን ለአንስት አክብሩ አንስቲያክሙ እስመ ይወርሳ እማንቱኒ ክብረ ወሕይወተ ምስሌክሙ ከመ ኢትትዐቀፍ ጸሎትክሙ።,"Husbands, likewise, submit by living with your wife in ways that honor her, knowing that she is the weaker partner. Honor her all the more, as she is also a coheir of the gracious care of life. Do this so that your prayers won’t be hindered." +በመጨረሻው ሁላችሁ በአንድ ልብ ሁኑ፤ የሌላው መከራ ለእናንተ እንደሚሆን አድርጉ፤ እንደወንድሞች ተዋደዱ፤ ርኅሩኆችና ትሑታን ሁኑ፤,ወማኅለቅቱሰ ለኵሉ ከመ ተዐርዩ ልበ በአሐዱ ኅሊና እንዘ ተሐምሙ ሕማመ ቢጽክሙ።,"Finally, all of you be of one mind, sympathetic, lovers of your fellow believers, compassionate, and modest in your opinion of yourselves." +ክፉን በክፉ ፈንታ ወይም ስድብን በስድብ ፈንታ አትመልሱ፤ በዚህ ፈንታ ባርኩ እንጂ፤ በረከትን ልትወርሱ ለዚህ ተጠርታችኋልና።,ወእንዘ ኢታዐብዩ ልበክሙ ወእንዘ ኢትፈድይዎ እኪተ ለዘገብረ ለክሙ እኪተ ወእንዘ ኢትጼእልዎ ለዘጸለአክሙ ወለጸላኢክሙኒ ባርክዎ እስመ ለዝንቱ ተጸዋዕክሙ ከመ በረከተ ትረሱ።,"Don’t pay back evil for evil or insult for insult. Instead, give blessing in return. You were called to do this so that you might inherit a blessing." +“ሕይወትን ሊወድ መልካሞችንም ቀኖች ሊያይ የሚፈልግ ሰው፥መላሱን ከክፉ ከንፈሮቹንም ተንኰልን ከመናገር ይከልክል፤,ወዘሰ ያፈቅራ ለሕይወት ወይፈቱ ይርአይ መዋዕለ ሠናያተ ያርምም ልሳኖ እምእኪት ወከናፍሪሁኒ ከመ ኢይንብባ ሐሰተ።,For“those who want to love life ”“and see good days ”“should keep their tongue from evil speaking ”“and their lips from speaking lies. ” +ከክፉ ፈቀቅ ይበል፤ መልካምንም ያድርግ፤ሰላምን ይሻ፤ ይከተለውም፤,ይትገኀሥ እምእኪት ወይግበራ ለሠናይት ለይኅሥሣ ለሰላም ወይትልዋ።,“They should shun evil and do good; ”“seek peace and chase after it. ” +የጌታ ዐይኖች ወደ ጻድቃን ናቸውና፤ጆሮዎቹም ለጸሎታቸው ተከፍተዋል፤የጌታ ፊት ግን ክፉ ነገርን በሚያደርጉ ላይ ነው።”,«እስመ አዕይንቲሁ ለእግዚአብሔር ኀበ ጻድቃኑ ወእዝኑሂ ኀበ ስእለቶሙ ገጹ ለእግዚአብሔር ኀበ እለ ይገበሩ እኪተ።»,“The Lord’s eyes are on the righteous ”“and his ears are open to their prayers. ”“But the Lord cannot tolerate those who do evil.” +በጎንም ለማድረግ ብትቀኑ የሚያስጨንቃችሁ ማን ነው?,ወመኑ ውእቱ ዘእኪተ ይፈቅድ ለክሙ እመ ትቀንኡ ለገቢረ ሠናይ።,Who will harm you if you are zealous for good? +ነገር ግን ስለ ጽድቅ እንኳ መከራን ብትቀበሉ ብፁዓን ናችሁ። ማስፈራራታቸውንም አትፍሩ፤ አትናወጡም፤,ወእመሰ በገቢረ ጽድቅ ተሐምሙ ብፁዓን አንትሙ ወዘሰ ይጌርመክሙ ኢትፍርሁ ወኢትደንግፁ።,"But happy are you, even if you suffer because of righteousness! Don’t be terrified or upset by them." +ዳሩ ግን ጌታን እርሱም ክርስቶስ በልባችሁ ቀድሱት። በእናንተ ስላለ ተስፋ ምክንያትን ለሚጠይቁዋችሁ ሁሉ መልስ ለመስጠት ዘወትር የተዘጋጃችሁ ሁኑ፤ ነገር ግን በየዋህነትና በፍርሃት ይሁን።,አላ ለእግዚአብሔር ቀድስዎ በኵሉ ልብክሙ ወድልዋኒክሙ ሀልዉ በኵሉ ጊዜ ከመ ታውሥእዎሙ ቃለ ለእለ ይሴአሉክሙ በእንተ ዛቲ ተስፋክሙ።,"Instead, regard Christ the Lord as holy in your hearts. Whenever anyone asks you to speak of your hope, be ready to defend it." +በክርስቶስ ያለውን መልካሙን ኑሮአችሁን የሚሳደቡ ሰዎች ክፉን እንደምታደርጉ በሚያሙበት ነገር እንዲያፍሩ በጎ ሕሊና ይኑራችሁ።,ወበየውሀትክሙ ወበፍርሀተ እግዚአብሔር አሠነዩ ግዕዘክሙ ከመ እመ ቦ እለ የሐምዩክሙ ከመ ዘእኩይ ምግባሪክሙ ይትኀፈሩ እለ የሐምዩክሙ እምሥነ ምግባሪክሙ ዘበእንተ ክርስቶስ።,"Yet do this with respectful humility, maintaining a good conscience. Act in this way so that those who malign your good lifestyle in Christ may be ashamed when they slander you." +የእግዚአብሔር ፈቃድ እንዲህ ቢሆን፥ ክፉ ስለ ማድረግ ሳይሆን በጎ ስለ ማድረግ መከራን ብትቀበሉ ይሻላችኋልና።,እስመ ይኄይስ እንዘ ሠናየ ትገብሩ ወትፈቅዱ ፈቃዶ ለእግዚአብሔር ትሕምሙ እምነ እንዘ እኪተ ትገብሩ።,It is better to suffer for doing good than for doing evil. +ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር እንዲያቀርበን እርሱ ጻድቅ ሆኖ ስለ ዐመፀኞች አንድ ጊዜ በኀጢአት ምክንያት ሞቶአልና፤ በሥጋ ሞተ፤ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ፤,እስመ ክርስቶስኒ ምዕረ ሞተ በእንተ ኀጣውአ ሰብእ ወበእንቲኣነ ሞተ ጻድቅ በእንተ ኀጣውኢነ ከመ ኪያነ ያብጽሐነ ኀበ እግዚአብሔር ሞተ በሥጋ ወሐይወ በመንፈስ።,"Christ himself suffered on account of sins, once for all, the righteous one on behalf of the unrighteous. He did this in order to bring you into the presence of God. Christ was put to death as a human, but made alive by the Spirit." +በእርሱም ደግሞ ሄዶ በወኅኒ ለነበሩ ነፍሳት ሰበከላቸው፤,ወሖረ ኀበ እለ ሙቅሕታ ትነብር ነፍሶሙ ወሰበከ ሎሙ ግዕዛነ።,And it was by the Spirit that he went to preach to the spirits in prison. +ጥቂቶች ማለት ስምንት ነፍስ በውሃ የዳኑበት መርከብ ሲዘጋጅ፥ የእግዚአብሔር ትዕግሥት በኖኅ ዘመን በቈየ ጊዜ ቀድሞ አልታዘዙም።,ለእለ ክሕድዎ ቀዲሙ ወነበሩ በንስሓሆሙ እንዘ ይጸንሑ ትዕግሥቶ ለእግዚአብሔር ከመ እለ በመዋዕሊሁ ለኖኅ አመ ይገብር ታቦተ ወድኅኑ ባቲ ሰማኒቱ ነፍስ ኅዳጣን እምነ ማየ አይኅ።,"In the past, these spirits were disobedient—when God patiently waited during the time of Noah. Noah built an ark in which a few lives were rescued through water." +ይህም ውሃ ደግሞ ማለት ጥምቅት ምሳሌው ሆኖ አሁን ያድነናል፤ የሰውነትን እድፍ ማስወገድ አይደለም፤ ለእግዚአብሔር የበጎ ሕሊና ልመና ነው እንጂ፤ ይህም በኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ነው፤,ወኪያነኒ ይእዜ ያድኅነነ በአርኣያሁ በጥምቀት አኮ በኅፅበተ ሥጋ እምርስሐት አላ ከመ ግዕዘ ሠናየ ይምሀረነ በዘነአምን በእግዚአብሔር ወበተንሥኦቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"Baptism is like that. It saves you now—not because it removes dirt from your body but because it is the mark of a good conscience toward God. Your salvation comes through the resurrection of Jesus Christ," +እርሱም መላእክትና ሥልጣናት ኀይላትም ከተገዙለት በኋላ ወደ ሰማይ ሄዶ በእግዚአብሔር ቀኝ አለ።,ዘሀለዎ ይነብር በየማነ እግዚአብሔር ዘዐርገ ውስተ ሰማይ ወተኰነኑ ሎቱ መላእክት ወሥልጣናት ወኵሉ ኀይል።,"who is at God’s right side. Now that he has gone into heaven, he rules over all angels, authorities, and powers." +የክርስቶስ ኢየሱስ እስረኛ ጳውሎስ ወንድሙም ጢሞቴዎስ፥ ለተወደደውና አብሮን ለሚሠራ ለፊልሞና፥,እምጳውሎስ ሙቁሑ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወጢሞቴዎስ እኁነ ለፊልሞና ዘናፈቅር ዘየኀብር ግብረ ምስሌነ።,"From Paul, who is a prisoner for the cause of Christ Jesus, and our brother Timothy.To Philemon our dearly loved coworker," +ለእኅታችንም ለአፍብያ፥ ከእኛም ጋር አብሮ ወታደር ለሆነ ለአርክጳ፥ በቤትህም ላለች ቤተ ክርስቲያን፤,ወለአፍብያ እኅትነ ወለአክርጳ ወልዱ ዘይገብር ግብረ ምስሌነ ወለእለ ምስሌሆሙ እለ ውስተ ቤተ ክርስቲያን።,"Apphia our sister, Archippus our fellow soldier, and the church that meets in your house." +ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።የፊልሞና ፍቅርና እምነት,ሰላም ለክሙ ወጸጋ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,May the grace and peace from God our Father and the Lord Jesus Christ be with you.Paul’s prayer for Philemon +-,አአኵቶ ለአምላኪየ ዘልፈ ወእዜከረከ ወትረ በጸሎትየ።,"Philemon, I thank my God every time I mention you in my prayers" +በጌታ በኢየሱስ ዘንድ በቅዱሳንም ሁሉ ዘንድ ስላለህ ስለ ፍቅርህና ስለ እምነትህ ሰምቼ፥ በጸሎቴ እያሳሰብሁ ሁልጊዜ አምላኬን አመሰግናለሁ፤,እምአመ ሰማዕኩ ሃይማኖተከ ወፍቅረከ ዘበእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወዘኵሎሙ ቅዱሳን።,"because I’ve heard of your love and faithfulness, which you have both for the Lord Jesus and for all God’s people." +የእምነትህም ኅብረት፥ በእኛ ዘንድ ያለውን በጎ ነገር ሁሉ በማወቅ፥ ለክርስቶስ ኢየሱስ ፍሬ እንዲያፈራ እለምናለሁ፤,ከመ ጽኑዐ ይኩን ሱታፌ ሃይማኖትከ በምግባረ ሠናይ ወበአእምሮ ኵሉ ሠናይ ዘበኢየሱስ ክርስቶስ።,I pray that your partnership in the faith might become effective by an understanding of all that is good among us in Christ. +የቅዱሳን ልብ በአንተ ሥራ ስለ ዐረፈ፥ ወንድሜ ሆይ! በፍቅርህ ብዙ ደስታንና መጽናናትን አግኝቼአለሁና።ጳውሎስ ስለ አናሲሞስ ያቀረበው ምልጃ,ተፈሣሕኩ ወተሐሠይኩ በእንተ ተፋቅሮትከ እስመ አዕረፈት ነፍሶሙ ለቅዱሳን በኀቤከ እኁየ።,"I have great joy and encouragement because of your love, since the hearts of God’s people are refreshed by your actions, my brother.Paul’s appeal for Onesimus" +ስለዚህ የሚገባውን አዝህ ዘንድ በክርስቶስ ምንም እንኳ ብዙ ድፍረት ቢኖረኝ፥,ወብየ በእንተ ዝንቱ ሞገስ ዐቢይ በክርስቶስ ከመ አአዝዝከ ትእዛዘ ጽድቅ።,"Therefore, though I have enough confidence in Christ to command you to do the right thing," +ይልቁንም እንደዚህ የሆንሁ እኔ ጳውሎስ ሽማግሌው፥ አሁንም ደግሞ የኢየሱስ ክርስቶስ እስረኛ የሆንሁ፥ ስለ ፍቅር እለምናለሁ።,ወፈድፋደሰ በተፋቅሮ አስተበቍዐከ አስተብቍዖተ አነ ጳውሎስ እስመ ልሂቅ አነ ዘከመ ተአምር ወይእዜኒ ዓዲ ሙቁሑ ለኢየሱስ ክርስቶስ።,"I would rather appeal to you through love. I, Paul—an old man, and now also a prisoner for Christ Jesus—" +-,አነ አስተበቍዐከ በእንተ ወልድየ ዘወለድክዎ በመዋቅሕትየ ዘውእቱ አናሲሞስ።,appeal to you for my child Onesimus. I became his father in the faith during my time in prison. +አስቀድሞ ስላልጠቀመህ፥ አሁን ግን ለእኔም ለአንተም ስለሚጠቅም በእስራቴ ስለ ወለድሁት ስለ ልጄ ስለ አናሲሞስ እለምንሃለሁ።,ዘቀዲሙሰ ኢበቍዐከ ወይእዜሰ ለከሂ ወሊተሂ ባቍዐ ኮነ ጥቀ።,"He was useless to you before, but now he is useful to both of us." +እርሱን እልከዋለሁ፤ አንተም ልቤ እንደሚሆን ተቀበለው።,ወናሁ ፈነውክዎ ኀቤከ ተወከፎ ከመ ወልድየ።,"I’m sending him back to you, which is like sending you my own heart." +እኔስ በወንጌል እስራት ስለ አንተ እንዲያገለግለኝ ለራሴ ላስቀረው እፈቅድ ነበር፤,ወፈቀድኩሰ አንብሮ ኀቤየ ከመ ይትለአከኒ ህየንቴከ በመዋቅሕትየ ዘበወንጌል።,I considered keeping him with me so that he might serve me in your place during my time in prison because of the gospel. +ነገር ግን በጎነትህ በፈቃድህ እንጂ በግድ እንዳይሆን፥ ሳልማከርህ ምንም እንኳ ላደርግ አልወደድሁም።,ወኢፈቀድኩ ምንተኒ እግበር ዘእንበለ ታእምር አንተ ከመ ኢይኩን በአገብሮ ሠናያቲከ ዳእሙ በፈቃደ ልብከ።,"However, I didn’t want to do anything without your consent so that your act of kindness would occur willingly and not under pressure." +ተቀብለህ ለዘላለም እንድትይዘው ስለዚህ ምናልባት ለጊዜው ተለይቶሃልና፤,ወዮጊ በበይነ ዝንቱ ኀደገከ ለሰዓት ከመ ይኩንከ ለዓለም።,Maybe this is the reason that Onesimus was separated from you for a while so that you might have him back forever— +ከእንግዲህ ወዲህ እንደ ባሪያ አይሆንም፤ ነገር ግን ለእኔ በተለየ የተወደደ ወንድም ከሆነ፥ ለአንተማ ይልቅ በሥጋውም በጌታም ዘንድ ከባሪያ የሚሻል የተወደደ ወንድም እንዴት አይሆንም?,አኮ እንከ ከመ ገብር አላ ዘይኄይስ እምገብር እመሰ ኮነ ሊተ እኁየ እፎ ፈድፋደ ይኄይስ በኀቤከ በሥጋሁኒ በዘይደልዎ ይርዳእከ ወበሃይማኖትኒ ዘበእግዚእነ።,"no longer as a slave but more than a slave—that is, as a dearly loved brother. He is especially a dearly loved brother to me. How much more can he become a brother to you, personally and spiritually in the Lord!" +እንግዲህ እንደ ባልንጀራ ብትቈጥረኝ፥ እንደ እኔ አድርገህ ተቀበለው።,ወእመሰ እኁየ አንተ ተወከፎ ከማየ።,"So, if you really consider me a partner, welcome Onesimus as if you were welcoming me." +በአንዳች ነገር የበደለህ ቢኖር ግን ወይም ብድር ያለበት እንደሆነ፥ ይህን በእኔ ላይ ቍጠር፤,ወእመሂ ቦ ዘአበሰ ለከ አው እመ ቦ ዘይፈድየከ ላዕሌየ ረሲ።,"If he has harmed you in any way or owes you money, charge it to my account." +እኔ ጳውሎስ “እኔ እመልሰዋለሁ፤” ብዬ በእጄ እጽፋለሁ፤ ከዚህም በላይ ለእኔ የራስህ ደግሞ ብድር እንዳለብህ አልልህም።,አነ ጳውሎስ ጸሐፍኩ በእዴየ አነ እፈዲ በእንቲኣሁ ከመሰ ኢይበልከ ርእሰከኒ ትመጡ ይደልወኒ።,"I, Paul, will pay it back to you . Of course, I won’t mention that you owe me your life." +አዎን፥ ወንድሜ ሆይ! በጌታ እኔ እንድጠቀምብህ ይሁን፤ በክርስቶስ ልቤን አሳርፍልኝ።,እወ እኁየ እትፌሣሕ ብከ በእግዚእነ አዕርፈኒ ካዕበ ወአስተፍሥሓ ለነፍስየ በክርስቶስ።,"Yes, brother, I want this favor from you in the Lord! Refresh my heart in Christ." +ከምልህ ይልቅ አብልጠህ እንድታደርግ አውቄ እንድትታዘዝም ታምኜ እጽፍልሃለሁ።,ወተአሚንየ በተአዝዞትከ ጸሐፍኩ ለከ አእሚርየ ከመ ትወስክ እምዘአዘዝኩከ።,"I’m writing to you, confident of your obedience and knowing that you will do more than what I ask." +ደግሞ ከዚህም ጋር የማስተናገጃ ቤት አዘጋጅልኝ፤ በጸሎታችሁ ለእናንተ እንድሰጥ ተስፋ አደርጋለሁና።የመጨረሻ ሰላምታ,ወምስለ ዝኒ አስተዳሉ ሊተ ማኅደረ እስመ እትአመን በጸሎትክሙ ከመ ይሠርሐኒ እግዚአብሔር ወይጸግወኒ ኪያክሙ።,"Also, one more thing—prepare a guest room for me. I hope that I will be released from prison to be with you because of your prayers.Final greeting" +በክርስቶስ ኢየሱስ ከእኔ ጋር የታሰረ ኤጳፍራ,አምኀከ ኤጳፍራስ ዘተፄወወ ምስሌየ በኢየሱስ ክርስቶስ።,"Epaphras, who is in prison with me for the cause of Christ Jesus, greets you," +አብረውኝም የሚሠሩ ማርቆስና አርስጥሮኮስ ዴማስም ሉቃስም ሰላምታ ያቀርቡልሃል።,ወማርቆስ ወአርስጥሮኮስ ወዴማስ ወሉቃስ እለ ነኀብር ግብረ።,"as well as my coworkers Mark, Aristarchus, Demas, and Luke." +የጌታችን የኢሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከመንፈሳችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።,ጸጋሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስለ መንፈስክሙ አሜን።ተፈጸመት መልእክት ኀበ ፊልሞና ወተጽሐፈት በሮሜ ወተፈነወት ምስለ አናሲሞስ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,May the grace of the Lord Jesus Christ be with your spirit. +ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ባር​ያ​ዎች ከጳ​ው​ሎ​ስና ከጢ​ሞ​ቴ​ዎስ፥ በፊ​ል​ጵ​ስ​ዩስ ለሚ​ኖሩ፤ ከቀ​ሳ​ው​ስ​ትና ከዲ​ያ​ቆ​ናት ጋር በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ላሉ ቅዱ​ሳን ሁሉ፤,እምጳውሎስ ወጢሞቴዎስ አግብርተ ኢየሱስ ክርስቶስ ለኵሎሙ ቅዱሳን እለ ተቀደሱ በኢየሱስ ክርስቶስ እለ ሀለዉ ፊልጵስዩስ ምስለ ቀሳውስት ወዲያቆናት።,"From Paul and Timothy, slaves of Christ Jesus.To all those in Philippi who are God’s people in Christ Jesus, along with your supervisors and servants." +ከአ​ባ​ታ​ችን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ሰላ​ምና ጸጋ ለእ​ና​ንተ ይሁን።የቅ​ዱስ ጳው​ሎስ ጸሎት ለፊ​ል​ጵ​ስ​ዩስ ሰዎች,ሰላም ለክሙ ወጸጋ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,May the grace and peace from God our Father and the Lord Jesus Christ be with you.Thanksgiving and prayer +እና​ን​ተን በማ​ስ​ብ​���ት ጊዜ ሁሉ ዘወ​ትር አም​ላ​ኬን አመ​ሰ​ግ​ነ​ዋ​ለሁ።,አአኵቶ ለአምላኪየ ዘልፈ በኵሉ ተዝካርክሙ ኪያየ።,I thank my God every time I mention you in my prayers. +ስለ እና​ን​ተም ሁል​ጊዜ እጸ​ል​ያ​ለሁ፤ የደ​ስታ ጸሎ​ትም አደ​ር​ጋ​ለሁ።,ወእጼሊ በኵሉ ጊዜ በእንቲኣክሙ ወእገብር ጸሎተ ፍሥሓ።,"I’m thankful for all of you every time I pray, and it’s always a prayer full of joy." +ከመ​ጀ​መ​ሪ​ያ​ዪቱ ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ በወ​ን​ጌል ትም​ህ​ርት ከእኔ ጋር አንድ በመ​ሆ​ና​ችሁ፥,በእንተ ተሳትፎትክሙ ኪያየ በትምህርተ ወንጌል እምቀዳሚት ዕለት እስከ ይእዜ።,I’m glad because of the way you have been my partners in the ministry of the gospel from the time you first believed it until now. +እርሱ የጀ​መ​ረ​ላ​ች​ሁን በጎ​ውን ሥራ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ እስ​ከ​ሚ​መ​ጣ​በት ቀን ድረስ እርሱ እን​ደ​ሚ​ፈ​ጽ​ም​ላ​ችሁ አም​ና​ለሁ።,እስመ እትአመን ከመ ውእቱ ዘወጠነ ለክሙ ግብረ ሠናየ ውእቱ ይፌጽም ለክሙ እስከ ዕለተ ኢየሱስ ክርስቶስ።,I’m sure about this: the one who started a good work in you will stay with you to complete the job by the day of Christ Jesus. +ስለ እና​ንተ ይህን ላስብ ይገ​ባ​ኛል፤ በም​ታ​ሰ​ር​በ​ትና በም​ከ​ራ​ከ​ር​በት፥ ወን​ጌ​ል​ንም በማ​ስ​ተ​ም​ር​በት ጊዜ ከእኔ ጋራ በጸጋ ስለ ተባ​በ​ራ​ችሁ በልቤ ውስጥ ናች​ሁና።,እስመ ርቱዕ ሊተ ዘንተ አኀሊ በእንቲኣክሙ እስመ ሀሎክሙ ውስተ ልብየ በመዋቅሕትየ ወበቅሥትየ ወበትምህርተ ጽድቅ እስመ ኀበርክሙ ምስሌየ በጸጋ።,"I have good reason to think this way about all of you because I keep you in my heart. You are all my partners in God’s grace, both during my time in prison and in the defense and support of the gospel." +በክ​ር​ስ​ቶስ ፍቅር ሁላ​ች​ሁን እን​ደ​ም​ወ​ዳ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ክሬ ነው።,ወእግዚአብሔር ሰማዕትየ ከመ አፈቅረክሙ በፍቅረ ክርስቶስ።,God is my witness that I feel affection for all of you with the compassion of Christ Jesus. +ስለ​ዚ​ህም በአ​እ​ም​ሮና በልብ ጥበብ ሁሉ ፍቅ​ራ​ችሁ እን​ዲ​በዛ፥ እን​ዲ​ጨ​ም​ርም እጸ​ል​ያ​ለሁ፤,ወእጼሊ በእንተ ዝንቱ ከመ ይብዛኅ ወይፈድፍድ ተፋቅሮትክሙ በአእምሮ ወበኵሉ ጥበበ መንፈስ።,This is my prayer: that your love might become even more and more rich with knowledge and all kinds of insight. +የሚ​ሻ​ለ​ውን ሥራ እን​ድ​ት​መ​ረ​ም​ሩና እን​ድ​ት​ፈ​ትኑ፥ ክር​ስ​ቶስ በሚ​መ​ጣ​በት ቀን ያለ ዕን​ቅ​ፋት ቅዱ​ሳን ትሆኑ ዘንድ፦,ከመ ትፍትኑ ወታመክሩ ዘይኄይስ ወዘይሤኒ ግብረ ከመ ትኩኑ ቅዱሳነ ዘእንበለ ዕቅፍት በዕለተ ክርስቶስ።,I pray this so that you will be able to decide what really matters and so you will be sincere and blameless on the day of Christ. +ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ጋ​ናና ክብ​ርም በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የጽ​ድ​ቅን ፍሬ ትሞሉ ዘንድ እጸ​ል​ያ​ለሁ፤በቅ​ዱስ ጳው​ሎስ መታ​ሰር ወን​ጌል እንደ ተስ​ፋፋ,እንዘ ምሉኣን አንትሙ ፍሬ ጽድቅ በኢየሱስ ክርስቶስ ለስብሐተ እግዚአብሔር ወአኰቴቱ።በእንተ ተሞቅሖቱ ለጳውሎስ,"I pray that you will then be filled with the fruit of righteousness, which comes from Jesus Christ, in order to give glory and praise to God.Priority of the gospel" +ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ ይህ የደ​ረ​ሰ​ብኝ በእ​ው​ነት ወን​ጌ​ልን ለማ​ስ​ፋ​ፋት እንደ ሆነ ታውቁ ዘንድ እወ​ድ​ዳ​ለሁ።,ወእፈቅድ አኃዊየ ታእምሩ ዜናየ ከመ ፈድፋደ ተለዐለ ውስተ ትምህርተ ወንጌሉ ለክርስቶስ።,"Brothers and sisters, I want you to know that the things that have happened to me have actually advanced the gospel." +ስለ ክር​ስ​ቶስ ስም መታ​ሰ​ሬም በአ​ደ​ባ​ባዩ ሁሉና በሰው ሁሉ ዘንድ ታው​ቆ​አል።,ወተዐውቀ መዋቅሕትየ በክርስቶስ በኀበ ኵሉ ምኵናን ወበኀበ ኵሉ ሰብእ።,The whole Praetorian Guard and everyone else knows that I’m in prison for Christ. +ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ንም ብዙ​ዎቹ በእ​ስ​ራቴ ምክ​ን​ያት በጌታ ታመኑ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቃል ያለ ፍር​ሀት ጨክ​ነው ያስ​ተ​ምሩ ዘንድ እጅግ ተደ​ፋ​ፈሩ።,ወከመ ብዙኃን እምአኀዊነ ምእመናን በእግዚእነ ተዐገሡ በመዋቅሕትየ ወፈድፋደ ተኀበሉ አጥቢዖሙ ይንግሩ ቃለ እግዚአብሔር ዘእንበለ ፍርሀት።,Most of the brothers and sisters have had more confidence through the Lord to speak the word boldly and bravely because of my jail time. +ከእ​ነ​ርሱ አን​ዳ​ን​ዶች በቅ​ና​ታ​ቸ​ውና በክ​ር​ክ​ራ​ቸው፥ ሌሎ​ችም በበጎ ፈቃድ ስለ ክር​ስ​ቶስ ሊሰ​ብ​ኩና ሊያ​ስ​ተ​ምሩ የወ​ደዱ አሉ።,ወቦ እለ በቅንአቶሙ ወቦ እለ በተቃኅዎቶሙ ወቦ እለ ፈቀዱ ይስብኩ በፍቅር ሠናይ ወይምሀሩ በእንተ ክርስቶስ።,"Some certainly preach Christ with jealous and competitive motives, but others preach with good motives." +በፍ​ቅር የሚ​ያ​ስ​ተ​ም​ሩም አሉ፤ ወን​ጌ​ልን ለማ​ስ​ተ​ማር እንደ ተሾ​ምሁ ያው​ቃ​ሉና።,እስመ የአምሩ ከመ ለምህሮ ወንጌል ተሠየምኩ ዓዲ።,"They are motivated by love, because they know that I’m put here to give a defense of the gospel;" +በኵ​ራት ስለ ክር​ስ​ቶስ የሚ​ያ​ስ​ተ​ምሩ ግን፥ ይህን አድ​ር​ገው በእ​ስ​ራቴ ላይ መከራ ሊጨ​ም​ሩ​ብኝ መስ​ሎ​አ​ቸው ነው እንጂ በእ​ው​ነት አይ​ደ​ለም፤ በቅ​ን​ነ​ትም አይ​ደ​ለም።,ወእለሰ በትዝኅርቶሙ ይነግሩ በእንተ ክርስቶስ አኮ በንጽሕ ዳእሙ ይትሐዘቡ ከመ ገቢሮሙ ኪያሁ ይወስኩ ሊተ ሕማመ በመዋቅሕትየ።,"the others preach Christ because of their selfish ambition. They are insincere, hoping to cause me more pain while I’m in prison." +ነገር ግን ምን አለ? በየ​ም​ክ​ን​ያቱ በእ​ው​ነ​ትም ቢሆን፥ በሐ​ሰ​ትም ቢሆን፥ ስለ ክር​ስ​ቶስ ይና​ገ​ራሉ፤ ሰው​ንም ሁሉ ወደ እርሱ ይጠ​ራሉ፤ በዚ​ህም ደስ ብሎ​ኛል፤ ወደ​ፊ​ትም ደስ ይለ​ኛል።ክር​ስ​ቶ​ስን ለማ​ገ​ል​ገል መኖር,ወናሁ ተፈሣሕኩ በዝንቱ ወእትፌሣሕኒ ቦቱ ከመ በኵሉ ምክንያት ይንግሩ በእንተ ክርስቶስ እመኒ በአድልዎ ወእመኒ በአማን ወይጸውዑ ኀቤሁ ኵሎ ሰብአ።,"What do I think about this? Just this: since Christ is proclaimed in every possible way, whether from dishonest or true motives, I’m glad and I’ll continue to be glad." +እኔም ይህቺ ሥራ በጸ​ሎ​ታ​ች​ሁና በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ መን​ፈስ ወደ ሕይ​ወት እን​ደ​ም​ታ​ደ​ር​ሰኝ አው​ቃ​ለሁ።,ወአነ አአምር ከመ ዛቲ ግብር ታበጽሐኒ ኀበ ሕይወት በጸሎትክሙ ወበሀበተ መንፈሱ ለኢየሱስ ክርስቶስ።,I’m glad because I know that this will result in my release through your prayers and the help of the Spirit of Jesus Christ. +በም​ንም እን​ደ​ማ​ላ​ፍር ተስፋ እንደ አደ​ረ​ግ​ሁና እን​ደ​ታ​መ​ንሁ እንደ ወት​ሮው በልብ ደስታ በግ​ል​ጥ​ነት፥ አሁ​ንም የክ​ር​ስ​ቶስ ክብር በሕ​ይ​ወ​ቴም ቢሆን፥ በሞ​ቴም ቢሆን በሰ​ው​ነቴ ይገ​ለ​ጣል።,በከመ ተሰፈውኩ ወተወከልኩ ከመ ኢይትኀፈር ወኢበምንትኒ ዳእሙ ገሃደ በፍሥሓ መንፈስ ከመ ዘልፍ ወይእዜኒ ዕበዩ ለክርስቶስ በሥጋየ እመኒ በሕይወትየ ወእመኒ በሞትየ።,"It is my expectation and hope that I won’t be put to shame in anything. Rather, I hope with daring courage that Christ’s greatness will be seen in my body, now as always, whether I live or die." +እኔ በሕ​ይ​ወት ብኖ​ርም ክር​ስ​ቶ​ስን ለማ​ገ​ል​ገል ነው፤ ብሞ​ትም ዋጋ አለኝ።,አንሰ እመኒ ሐየውኩ ለክርስቶስ ወእመኒ ሞትኩ ርቡሕ ሊተ።,"Because for me, living serves Christ and dying is even better." +ነገር ግን በሥጋ መኖር ለእኔ የሥራ ፍሬ ቢሆ​ንም ምን እን​ደ​ም​መ​ርጥ አላ​ው​ቅም።,ወለእመኒ ሐየውኩ በሥጋየ ከመ እፍረይ በምግባርየ ወኀጣእኩ ዘአኀሪ ለነፍስየ እምእሉ ክልኤቱ ዘያጽሕቀኒ ፈቂዶቶ��።,"If I continue to live in this world, I get results from my work." +በእ​ነ​ዚህ በሁ​ለቱ እጨ​ነ​ቃ​ለሁ፤ እኔስ ከዚህ ዓለም ልለይ፥ በከ​ክ​ር​ስ​ቶ​ስም ዘንድ ልኖር እወ​ዳ​ለሁ፤ ይል​ቁ​ንም ለእኔ ይህ ይሻ​ለ​ኛል፤ ይበ​ል​ጥ​ብ​ኛ​ልም።,እፈቱሰ እፍልስ ወእትፈለጥ እምዓለም ከመ አሀሉ ኀበ ክርስቶስ ወፈድፋደ ይኄይስ ወይደሉ ሊተ ዝንቱ።,"But I don’t know what I prefer. I’m torn between the two because I want to leave this life and be with Christ, which is far better." +ደግ​ሞም ስለ እና​ንተ በሕ​ይ​ወተ ሥጋ ብኖር ይሻ​ላል።,ወከመ አሀሉ ዓዲ በሕይወተ ሥጋየ ርቱዕ በእንቲኣክሙ።,"However, it’s more important for me to stay in this world for your sake." +ይህ​ንም ዐውቄ ለማ​ደ​ጋ​ች​ሁና በሃ​ይ​ማ​ኖ​ትም ለም​ታ​ገ​ኙት ደስታ እን​ደ​ም​ኖር አም​ና​ለሁ።,ወእትአመን አእሚርየ ዘንተ ከመ እነብር ወእሄሉ ለፍሥሓክሙ ወለተልዕሎ ሃይማኖትክሙ።,"I’m sure of this: I will stay alive and remain with all of you to help your progress and the joy of your faith," +ዳግ​መኛ ወደ እና​ንተ በመ​ም​ጣቴ በእኔ ምክ​ን​ያት በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የም​ታ​ገ​ኙት ክብር ይበ​ዛ​ላ​ችሁ ዘንድ።,ከመ አመ መጻእኩ ካዕበ ኀቤክሙ ይዕበይ ወይትወሰክ ክብርክሙ በላዕሌየ በኢየሱስ ክርስቶስ።,and to increase your pride in Christ Jesus through my presence when I visit you again.Live worthy of the gospel +ነገር ግን ምና​ል​ባት የመ​ጣሁ እንደ ሆነ፥ ሳል​ኖ​ርም ቢሆን በወ​ን​ጌል ሃይ​ማ​ኖት እየ​ተ​ጋ​ደ​ላ​ችሁ በአ​ንድ መን​ፈ​ስና በአ​ንድ አካል ጸን​ታ​ችሁ እን​ደ​ም​ት​ኖሩ አይና እሰማ ዘንድ ሥራ​ችሁ ለክ​ር​ስ​ቶስ ትም​ህ​ርት እን​ደ​ሚ​ገባ ይሁን።,ወበዘይደሉ ለትምህርተ ክርስቶስ ይኩን ዳእሙ ግብርክሙ ወለእመ መጻእኩ ኀቤክሙ እሬኢ ዘንተ ወእመኒ እንዘ ኢሀሎኩ እሰምዕ በላዕሌክሙ ከመ ትቀውሙ በአሐዱ መንፈስ ወበአሐዱ ነፍስ እንዘ ትትጋደሉ በጻማ ሃይማኖተ ወንጌል።,"Most important, live together in a manner worthy of Christ’s gospel. Do this, whether I come and see you or I’m absent and hear about you. Do this so that you stand firm, united in one spirit and mind as you struggle together to remain faithful to the gospel." +የእ​ነ​ርሱ ጥፋት፥ የእ​ና​ን​ተም ሕይ​ወት ይታ​ወቅ ዘንድ የሚ​ቃ​ወ​ሙን ሰዎች በማ​ና​ቸ​ውም አያ​ስ​ደ​ን​ግ​ጧ​ችሁ።,ወእንዘ ኢያንቀለቅሉክሙ በምንትኒ እለ ይትቃወሙነ ከመ ይትዐወቅ ሕርትምናሆሙ ወለክሙሰ ሕይወት።,"That way, you won’t be afraid of anything your enemies do. Your faithfulness and courage are a sign of their coming destruction and your salvation, which is from God." +ይህ​ንም ጸጋ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰጥ​ቶ​አ​ች​ኋል፤ ነገር ግን ስለ እርሱ መከራ ልት​ቀ​በ​ሉም ነው እንጂ ልታ​ም​ኑ​በት ብቻ አይ​ደ​ለም።,ወዘንተኒ ጸጋ እግዚአብሔር ዘጸገወክሙ አኮ ዳእሙ ከመ ትእመኑ ቦቱ አላ ዓዲ ከመሂ ትሕምሙ በእንቲኣሁ።,"God has generously granted you the privilege, not only of believing in Christ but also of suffering for Christ’s sake." +እን​ዲ​ሁም እኔን እን​ዳ​ያ​ች​ሁኝ፥ የእ​ኔ​ንም ነገር እንደ ሰማ​ችሁ ምን​ጊ​ዜም ተጋ​ደሉ።,ወከማሁ ከመ ትትጋደሉ ዘከመ ርኢክሙኒ ኪያየ ወሰማዕክሙ በእንቲኣየ።,You are having the same struggle that you saw me face and now hear that I’m still facing. +አሁ​ንም በክ​ር​ስ​ቶስ ደስታ፥ ወይም በፍ​ቅር የልብ መጽ​ና​ናት፥ ወይም የመ​ን​ፈስ አን​ድ​ነት፥ ወይም ማዘ​ንና መራ​ራ​ትም በእ​ና​ንተ ዘንድ ካለ፦,ወእምከመ ሀለወ ኀቤክሙ ይእዜ ፍሥሓ በክርስቶስ አው ዘይናዝዝ ልበ በተፋቅሮ አው ዘይሳተፍ በመንፈስ አው በምሒር ወተሣህሎ።,"Therefore, if there is any encouragement in Christ, any comfort in love, any sharing in the Spirit, any sympathy," +እር​ሱን ብቻ ታስቡ ዘንድ፥ አንድ ልብና አንድ ምክ​ርም ሆና​ችሁ፥ በፍ​ቅር ት���ሩ ዘንድ ደስ​ታ​ዬን ፈጽ​ሙ​ልኝ።,ፈጽሙ ሊተ ፍሥሓየ ከመ ተኀልዩ ኪያሁ ክመ ወተሀልዉ በተፋቅሮ በአሐዱ ነፍስ ወበአሐዱ ምክር።,"complete my joy by thinking the same way, having the same love, being united, and agreeing with each other." +በክ​ር​ክ​ርና ከንቱ ውዳ​ሴን በመ​ው​ደድ አት​ሥሩ፤ ትሕ​ት​ናን በያዘ ልቡና ከራ​ሳ​ችሁ ይልቅ ባል​ን​ጀ​ራ​ች​ሁን አክ​ብሩ እንጂ አት​ታ​በዩ።,ወኢትግበሩ በተቃሕዎ ወኢበአፍቅሮ ክብረ ከንቱ ኢትዘኀሩ ወኢትትዐበዩ አላ በትሑት ልብ አክብሩ ቢጸክሙ እምርእስክሙ ፈድፋደ።,"Don’t do anything for selfish purposes, but with humility think of others as better than yourselves." +ለባ​ል​ን​ጀ​ራ​ች​ሁም እንጂ ለየ​ራ​ሳ​ችሁ ብቻ አታ​ስቡ።,ወኢትጽሐቁ ለባሕቲትክሙ ዘእንበለ ለቢጽክሙ።,"Instead of each person watching out for their own good, watch out for what is better for others." +ፍጹ​ማን የሆ​ና​ችሁ ሁላ​ችሁ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ለእኛ እንደ አደ​ረ​ገ​ልን ይህን አስቡ።,ኵልክሙ ፍጹማን ዘንተ ኀልዩ ለነሂ ዘከመ ገብረ ለነ ኢየሱስ ክርስቶስ ።,Adopt the attitude that was in Christ Jesus: +ይኸ​ውም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መልኩ ነው፤ ቀምቶ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሆነ አይ​ደ​ለም።,ዘውእቱ አርኣያሁ ለእግዚአብሔር አኮ ሀዪዶ ዘኮነ እግዚአብሔር።,"Though he was in the form of God,he did not consider being equal with God something to exploit." +ነገር ግን የባ​ር​ያን መልክ ይዞ፥ በሰ​ውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ዝቅ አደ​ረገ።,አላ አትሒቶ ርእሶ ነሥአ አርኣያ ገብር ወተመሰለ ከመ ብእሲ።,"But he emptied himselfby taking the form of a slaveand by becoming like human beings.When he found himself in the form of a human," +እንደ ሰውም ሆኖ ራሱን አዋ​ረደ፤ ለሞት እስከ መድ​ረ​ስም ታዘዘ፤ ሞቱም በመ​ስ​ቀል የሆ​ነው ነው።,ወኮነ ከመ ሰብእ ወሰምዐ ወተአዘዘ እስከ በጽሐ ለሞት ወሞቱሂ ዘበመስቀል።,"he humbled himself by becoming obedient to the point of death,even death on a cross." +ስለ​ዚ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅግ ከፍ ከፍ አደ​ረ​ገው፤ ከስም ሁሉ የሚ​በ​ልጥ ስም​ንም ሰጠው።,ወበእንተዝ አዕበዮ እግዚአብሔር ጥቀ ወጸገዎ ስመ ዘየዐቢ እምኵሉ ስም።,"Therefore, God highly honored himand gave him a name above all names," +ይህም በሰ​ማ​ይና በም​ድር በቀ​ላ​ያ​ትና ከም​ድር በታች ያለ ጕል​በት ሁሉ ለኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም ይሰ​ግድ ዘንድ ነው።,ከመ ለስሙ ለኢየሱስ ክርስቶስ ይስግድ ኵሉ ብርክ ዘበሰማያት ወዘበምድር ወበቀላያት ወእለ ታሕተ ምድር።,"so that at the name of Jesus everyonein heaven, on earth, and under the earth might bow" +አን​ደ​በ​ትም ሁሉ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አብ ክብር ጌታ እንደ ሆነ ያምን ዘንድ ነው።,ወኵሉ ልሳን ይግነይ ከመ ኢየሱስ ክርስቶስ ውእቱ እግዚእ በስብሐተ እግዚአብሔር አብ።,"and every tongue confessthat Jesus Christ is Lord, to the glory of God the Father.Carry out your salvation" +አሁ​ንም ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ ዘወ​ትር እን​ደ​ም​ት​ሰ​ሙኝ ሳለሁ ብቻ ሳይ​ሆን፥ ሳል​ኖ​ርም በፍ​ር​ሀ​ትና በመ​ን​ቀ​ጥ​ቀጥ ሆና​ችሁ ለድ​ኅ​ነ​ታ​ችሁ ሥሩ።,ወይእዜኒ አኀውየ በከመ ዘልፈ ትሰምዑኒ ወአኮ በሀልዎትየ ዳእሙ ወዓዲ ፈድፋደ እንዘ ኢሀሎኩ በፍርሀት ወበረዓድ ተገበሩ ለሕይወትክሙ።,"Therefore, my loved ones, just as you always obey me, not just when I am present but now even more while I am away, carry out your own salvation with fear and trembling." +ለሚ​ወ​ደው ሥራ የሚ​ረ​ዳ​ችሁ እርሱ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይቅ​ር​ታ​ውን ይፈ​ጽ​ም​ላ​ችሁ።,ወእግዚአብሔር ውእቱ ዘይረድአክሙ ለፈቃዱ ወይፈጽም ለክሙ ሣህሎ።,God is the one who enables you both to want and to actually live out his good purposes. +የም​ት​ሠ​ሩ​ትን ሁሉ ያለ ማን​ጐ​ራ​ጐ​ርና ያለ መጠ​ራ​ጠር በፍ​ቅ​ርና በስ​ም​ም​ነት ሥሩ።,ወግበሩ ኵሎ ዘትገብሩ በተሰናዕዎ ወበሥምረት ዘእንበለ ነጐርጓር ወዘእንበለ ኑፋቄ።,Do everything without grumbling and arguing +እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጆች ንጹ​ሓ​ንና የዋ​ሃን ትሆኑ ዘንድ፥ በማ​ያ​ም​ኑና በጠ​ማ​ሞች ልጆች መካ​ከል ነውር ሳይ​ኖ​ር​ባ​ችሁ በዓ​ለም እንደ ብር​ሃን ትታ​ያ​ላ​ችሁ፤,ከመ ትኩኑ ንጹሓነ ወየዋሃነ ከመ ውሉደ እግዚአብሔር እንዘ አልብክሙ ነውር በማእከለ ውሉድ ዓላውያን ወግፍቱዓን ወታስተርእዩ ከመ ብርሃናት ውስተ ዓለም።,"so that you may be blameless and pure, innocent children of God surrounded by people who are crooked and corrupt. Among these people you shine like stars in the world" +የሕ​ይ​ወ​ትን ቃል እያ​ስ​ተ​ማ​ራ​ችሁ፤ ክር​ስ​ቶስ በሚ​መ​ጣ​በት ቀን እኔ እን​ድ​መካ፤ የሮ​ጥሁ በከ​ንቱ አይ​ደ​ለ​ምና፤ የደ​ከ​ም​ሁም በከ​ንቱ አይ​ደ​ለ​ምና።,እንዘ ትሜህሩ ቃለ ሕይወት በዘእትሜካሕ አነ በዕለተ ክርስቶስ እስመ አኮ ለከንቱ ዘሮጽኩ ወአኮ ለከንቱ ዘጻመውኩ።,because you hold on to the word of life. This will allow me to say on the day of Christ that I haven’t run for nothing or worked for nothing. +ስለ ሃይ​ማ​ኖ​ታ​ች​ሁም የአ​ም​ልኮ መሥ​ዋ​ዕ​ትን እሠ​ዋ​ለሁ። እነ​ሆም እኔ በእ​ና​ንተ ደስ ይለ​ኛል፤,ወአወጽሕ በእንተ መሥዋዕተ አምልኮ ለሃይማኖትክሙ።,"But even if I am poured out like a drink offering upon the altar of service for your faith, I am glad. I’m glad with all of you." +እና​ን​ተም በእኔ ደስ ይበ​ላ​ችሁ። ከእ​ኔም ጋር ሐሤት አድ​ርጉ።ስለ ጢሞ​ቴ​ዎ​ስና አፍ​ሮ​ዲጡ መላክ,ወናሁ እትፌሣሕ ወእትሐሠይ ለክሙ ወአንትሙኒ ተፈሥሑ ወተሐሠዩ ሊተ።ዘከመ ንእዶ ለጢሞቴዎስ,You should be glad about this in the same way. Be glad with me!Sending Timothy and Epaphroditus +ጢሞ​ቴ​ዎ​ስን እን​ድ​ል​ክ​ላ​ችሁ፥ እኔም ዜና​ች​ሁን ሰምቼ ደስ እን​ዲ​ለኝ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ተስፋ አደ​ር​ጋ​ለሁ።,ወእትአመን በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ እፌንዎ ለክሙ ለጢሞቴዎስ ከመ እትፌሣሕ አነሂ ሰሚዕየ ዜናክሙ።,I hope in the Lord Jesus to send Timothy to see you soon so that I may be encouraged by hearing about you. +ከእ​ርሱ በቀር፥ እንደ እኔ ሆኖ በማ​ስ​ተ​ዋል ግዳ​ጃ​ች​ሁን የሚ​ፈ​ጽም የለ​ኝ​ምና።,እስመ አልብየ ዘከመ ግዕዝየ ዘእንበሌሁ ዘይጸውር ትካዘክሙ በአእምሮ።,I have no one like him. He is a person who genuinely cares about your well-being. +የክ​ር​ስ​ቶ​ስን ያይ​ደለ፥ ሁሉም የራ​ሱን ጉዳይ ያስ​ባ​ልና።,እስመ ኵሉ ትካዘ ርእሱ ይኄሊ ወአኮ ዘክርስቶስ።,All the others put their own business ahead of Jesus Christ’s business. +ልጅ አባ​ቱን እን​ደ​ሚ​ያ​ገ​ለ​ግል፥ በወ​ን​ጌል ትም​ህ​ርት እንደ አገ​ለ​ገ​ለኝ፥ የዚ​ህን ሰው ጠባ​ዩን ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ወተአምርዎ ግዕዞ ለዝንቱ ብእሲ ዘከመ ተቀንየ ሊተ ከመ ወልድ ለወላዲሁ በትምህርተ ወንጌል።,"You know his character, how he labors with me for the gospel like a son works with his father." +እን​ግ​ዲህ እን​ዴት እንደ አለሁ በዐ​ወ​ቅሁ ጊዜ፥ እር​ሱን በቶሎ እን​ደ​ም​ል​ከው ተስፋ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤,ኪያሁ እሴፎ እፈንዎ ፍጡነ አእሚርየ ዘከመ ሀሎኩ እፌንዎ ሶቤሃ።,So he is the one that I hope to send as soon as I find out how things turn out here for me. +እኔም ፈጥኜ እን​ደ​ም​መጣ በጌ​ታ​ችን አም​ና​ለሁ።,ወእትአመን በእግዚእነ ከመ አነሂ ፍጡነ እመጽእ።,I trust in the Lord that I also will visit you soon. +አሁ​ንም አብ​ሮኝ የሚ​ሠ​ራ​ውን ወን​ድ​ማ​ች​ንን አፍ​ሮ​ዲ​ጡን ወደ እና​ንተ ልል​ከው አስ​ቤ​አ​ለሁ፤ እር​ሱም የክ​ር​ስ​ቶስ ሎሌ ነው፤ ለእ​ና​ን​ተም መም​ህ​ራ​ችሁ ነው፤ ለእ​ኔም ለች​ግሬ ጊዜ መል​እ​ክ​ተ​ኛዬ ነው።,ወይእዜሰ ፈድፋደ ጽሕቁ በእንተ አፍሮዲጡ እኁነ ዘየኀብር ግብረ ምስሌየ ወዓሊ ዘክርስቶስ ወለክሙሰ ሐዋርያክሙ ወላእክየ ለትካዝየ እፌንዎ ኀቤክሙ።,"I think it is also necessary to send Epaphroditus to you. He is my brother, coworker, and fellow soldier; and he is your representative who serves my needs." +እንደ ታመመ፥ ለሞ​ትም እንደ ደረሰ መስ​ማ​ታ​ች​ሁን ዐውቆ ሊያ​ያ​ችሁ ይሻ​ልና።,እስመ ይጽሕቅ ይርአይክሙ አእሚሮ ዘሰማዕክሙ ከመ ደወየ ወበጽሐ ለሞት።,"He misses you all, and he was upset because you heard he was sick." +ነገር ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ማረው፤ በኀ​ዘን ላይ ኀዘን እን​ዳ​ይ​ጨ​መ​ር​ብኝ ለእ​ኔም እንጂ ለእሱ ብቻ አይ​ደ​ለም።,ወባሕቱ እግዚአብሔር ምህሮ ወአኮ ሎቱ ለባሕቲቱ ዓዲ ሊተኒ ከመ ትካዝ በዲበ ትካዝ ኢይትወሰከኒ።,"In fact, he was so sick that he nearly died. But God had mercy on him—and not just on him but also on me, because his death would have caused me great sorrow." +እን​ድ​ታ​ዩ​ትና ደስ እን​ዲ​ላ​ችሁ፥ እኔም እን​ዳ​ላ​ዝን በቶሎ እል​ከ​ዋ​ለሁ።,ወፈነውክዎ ፍጡነ ከመ ትርአይዎ ወትትፈሥሑ ወአነሂ ከመ እትፈሣሕ።,"Therefore, I am sending him immediately so that when you see him again you can be glad and I won’t worry." +እን​ግ​ዲህ በጌ​ታ​ችን በፍ​ጹም ደስታ ተቀ​በ​ሉት፤ እን​ደ​ዚህ ያሉ​ት​ንም ሁሉ አክ​ብ​ሩ​አ​ቸው።,ወተወከፍዎ በእግዚእነ በኵሉ ፍሥሓ ወአክብርዎሙ ለእለ ከመዝ።,So welcome him in the Lord with great joy and show great respect for people like him. +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሥራ ስለ መሥ​ራት እስከ ሞት ደር​ሶ​አ​ልና፥ ከእኔ መል​እ​ክ​ትም እና​ንተ ያጐ​ደ​ላ​ች​ሁ​ትን ይፈ​ጽም ዘንድ ሰው​ነ​ቱን አሳ​ልፎ ሰጥ​ቶ​አ​ልና።,እስመ በእንተ ግብረ እግዚአብሔር በጽሐ እስከ ለሞት ወመጠወ ነፍሶ ከመ ይፈጽም ዘአሕጸጽክሙ አንትሙ እመልእክተ ዚኣየ።,"He risked his life and almost died for the work of Christ, and he did this to make up for the help you couldn’t give me." +አሁ​ንም ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ በጌ​ታ​ችን ደስ ይበ​ላ​ችሁ፤ እኔም ስጽ​ፍ​ላ​ችሁ ቸል አል​ልም፤ ያበ​ረ​ታ​ች​ኋ​ልና።,ወይእዜኒ አኀውየ ተፈሥሑ በእግዚእነ ወዘሂ ዘእጽሕፍ ለክሙ ኢይትሀከይ አንሰ እስመ ያጸንዐክሙ።,"So then, my brothers and sisters, be glad in the Lord. It’s no trouble for me to repeat the same things to you because they will help keep you on track." +ከው​ሾች ተጠ​በቁ፤ ከክፉ አድ​ራ​ጊ​ዎ​ችም ተጠ​በቁ፤ ሥጋ​ቸ​ውን ብቻ በመ​ቍ​ረጥ ተገ​ዝ​ረ​ናል ከሚ​ሉም ተጠ​በቁ።,ተዐቀቡ አንትሙሂ ወዑቅዎሙ ለከለባት ወዑቅዎሙ ለገበርተ እኪት ወዑቅዎሙ ለምቱራን በግዝረት።,"Watch out for the “dogs.” Watch out for people who do evil things. Watch out for those who insist on circumcision, which is really mutilation." +ግዙ​ራ​ንስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በመ​ን​ፈስ የም​ና​ገ​ለ​ግ​ለ​ውና የም​ና​መ​ል​ከው እኛ ነን፤ እኛም በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ እን​መ​ካ​ለን እንጂ በሥ​ጋ​ችን የም​ን​መካ አይ​ደ​ለም።,ግዙራንሰ ንሕነ እለ ንትለአክ ለእግዚአብሔር በመንፈስ ወናመልክ ወንትሜካሕ በኢየሱስ ክርስቶስ ወአኮ በሥጋነ ዘንትዌከል።,"We are the circumcision. We are the ones who serve by God’s Spirit and who boast in Christ Jesus. We don’t put our confidence in rituals performed on the body," +እኔም ግዝ​ረት ሳለኝ በግ​ዝ​ረት አል​መ​ካም፤ በግ​ዝ​ረት መመ​ካ​ትን የሚ​ያ​ስብ ካለም እኔ እር​ሱን እበ​ል​ጠ​ዋ​ለሁ።,እንዘ ብየኒ ግዝረት እመሰ አነ እትዌከል በግዝረት ወእመሰ ቦ ዘይኄሊ ትውክልተ በግዝረት አነ እኄይሶ ለዝንቱ።,"though I have good reason to have this kind of confidence. If anyone else has reason to put their confidence in physical advantages, I have even more:" +በስ​ም​ን​ተ​ኛው ቀን የተ​ገ​ዘ​ርሁ፥ ከእ​ስ​ራ​ኤል ሕዝብ ከብ​ን​ያም ነገድ ከዕ​ብ​ራ​ው​ያን ዕብ​ራዊ ነኝ፤ በኦ​ሪ​ትም ፈሪ​ሳዊ ነበ​ርሁ።,ግዙር ዘበሳምንት እምሕዝበ እስራኤል እምነገደ ብንያም ዕብራዊ ዘእምዕብራውያን ወበሕገ ኦሪት ፈሪሳዊ።,"I was circumcised on the eighth day.I am from the people of Israel and the tribe of Benjamin.I am a Hebrew of the Hebrews.With respect to observing the Law, I’m a Pharisee." +በኦ​ሪት ጽድ​ቅም ያለ ነውር ሆኜ በቅ​ን​ዐት ምእ​መ​ና​ንን አሳ​ድድ ነበር።,ወበቅንአት ሰደድኩ ቤተ ክርስቲያን በጽድቀ ኦሪት ንጹሐ ከዊንየ።,"With respect to devotion to the faith, I harassed the church.With respect to righteousness under the Law, I’m blameless." +ነገር ግን ስለ ክር​ስ​ቶስ ያን ጥቅ​ሜን ላጣው ወደ​ድሁ።,ወባሕቱ ዝኰ ረባሕየ አብደርኩ እኅጐሎ በእንተ ክርስቶስ።,"These things were my assets, but I wrote them off as a loss for the sake of Christ." +ክር​ስ​ቶ​ስን አገ​ለ​ግ​ለው ዘንድ፥ ሁሉን የተ​ው​ሁ​ለት፥ እንደ ጕድ​ፍም ያደ​ረ​ግ​ሁ​ለት የጌ​ታ​ዬን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ኀይ​ልና ገና​ና​ነት ስለ​ማ​ውቅ ሁሉን እንደ ኢም​ንት ቈጠ​ር​ሁት።,ወረሰይኩ ኵሎ ኀሣረ በእንተ ዕበየ ኀይለ አእምሮቱ ለኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእየ ዘበእንቲኣሁ ገደፍኩ ኵሎ ወረሰይክዎ ከመ እዳው ከመ እርብሖ ለክርስቶስ።,"But even beyond that, I consider everything a loss in comparison with the superior value of knowing Christ Jesus my Lord. I have lost everything for him, but what I lost I think of as sewer trash, so that I might gain Christ" +በእ​ር​ሱም እጸና ዘንድ፥ ዛሬ የኦ​ሪት ጽድቅ ሳይ​ኖ​ረኝ ክር​ስ​ቶ​ስን በማ​መን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ገኝ ጽድቅ አለኝ እንጂ።,ወእኩን ቦቱ እንዘ አልብየ ይእዜ ጽድቀ ኦሪት ዘእንበለ ጽድቀ ሃይማኖተ ክርስቶስ ዘእምኀበ እግዚአብሔር።,and be found in him. In Christ I have a righteousness that is not my own and that does not come from the Law but rather from the faithfulness of Christ. It is the righteousness of God that is based on faith. +በእ​ር​ሱም ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን አው​ቀ​ዋ​ለሁ፤ የመ​ነ​ሣ​ቱ​ንም ኀይል በሕ​ማሙ እሳ​ተ​ፈ​ዋ​ለሁ፤ በሞ​ቱም እመ​ስ​ለ​ዋ​ለሁ።,ወቦቱ አአምሮ ለኢየሱስ ወለኀይለ ተንሥኦቱ ወእሳተፎ በሕማሙ ወእትሜሰሎ በሞቱ።,"The righteousness that I have comes from knowing Christ, the power of his resurrection, and the participation in his sufferings. It includes being conformed to his death" +ይኸ​ውም ሙታን በሚ​ነሡ ጊዜ ምና​ል​ባት በዚህ አገ​ኘው እንደ ሆነ ብዬ ነው።ዋጋን ስለ መጠ​ባ​በቅ,እመቦ ከመ አድምዖ በዝንቱ አመ ይትነሥኡ ምዉታን።,so that I may perhaps reach the goal of the resurrection of the dead. +ነገር ግን ይህን ፈጽሜ የተ​ቀ​በ​ልሁ አይ​ደ​ለም፤ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስለ እርሱ እኔን የመ​ረ​ጠ​በ​ትን አገኝ ዘንድ እሮ​ጣ​ለሁ እንጂ።,ወአኮሰ ዘወዳእኩ ወነሣእኩ ወሰለጥኩ ዘንተ ዳእሙ እዴግን ለእመ እረክብ ግብረ ዘበእንቲኣሁ ነሥአኒ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"It’s not that I have already reached this goal or have already been perfected, but I pursue it, so that I may grab hold of it because Christ grabbed hold of me for just this purpose." +ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ እኔ ግን ፍጻ​ሜ​ዬን ገና ያገ​ኘሁ አይ​መ​ስ​ለ​ኝም።,ኦ አኀውየ ሊተሰ ይመስለኒ ዓዲየ ኢነሣእኩ ፍጻሜየ።,"Brothers and sisters, I myself don’t think I’ve reached it, but I do this one thing: I forget about the things behind me and reach out for the things ahead of me." +የኋ​ላ​ዬን እረ​ሳ​ለ​ሁና፥ ወደ ፊቴም ፈጥኜ እገ​ሠ​ግ​ሣ​ለ​ሁና፤ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ከፍ ከፍ ያለ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የጥሪ ዋጋ ለማ​ግ​ኘት ወደ ግቡ እፈ​ጥ​ና​ለሁ።ስለ ፍጹ​ማን ምእ​መ​ናን,እስመ ዘድኅሬየ እረስዕ ወዘቅድሜየ እሜልዕ ወእዴግን ወአኀሥሥ ዕሴትየ ከመ ሰብአ ዐይን ለጽዋዔ ዘእግዚአብሔር ኀበ ላዕሉ በኢየሱስ ክርስቶስ።,The goal I pursue is the prize of God’s upward call in Christ Jesus. +ፍጹ​ማን የሆ​ና​ችሁ ሁላ​ችሁ ይህን አስቡ�� ሌላ የም​ታ​ስ​ቡት ቢኖ​ርም፥ እር​ሱን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይገ​ል​ጥ​ላ​ች​ኋል።,ኵልክሙ ፍጹማን ዘንተ ኀልዩ ወእመኒ ቦ ባዕድ ዘትኄልዩ ኪያሁኒ ይክሥት ለክሙ እግዚአብሔር።,"So all of us who are spiritually mature should think this way, and if anyone thinks differently, God will reveal it to him or her." +ነገር ግን በደ​ረ​ስ​ን​በት ሥራ በአ​ን​ድ​ነት እን​በ​ርታ።,ወባሕቱ ውስተ ዘበጻሕነ ግብር ናጥብዕ በአሐዱ ኅብረት።,Only let’s live in a way that is consistent with whatever level we have reached.Imitate Paul +ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ እኔን ምሰሉ፤ እን​ዲህ ባለ መን​ገድ የሚ​ሄ​ዱ​ት​ንም እኛን ታዩ እንደ ነበ​ረ​በት ጊዜ ተጠ​ባ​በ​ቋ​ቸው።,ኪያየ ተመሰሉ አኀውየ ወተዐቀብዎሙ ለእለ ከመዝ የሐውሩ ዘከመ ትሬእዩኒ።,"Brothers and sisters, become imitators of me and watch those who live this way—you can use us as models." +ዘወ​ትር እን​ደ​ም​ነ​ግ​ራ​ችሁ፥ ልዩ አካ​ሄድ የሚ​ሄዱ ብዙ​ዎች አሉና፤ አሁ​ንም እነ​ርሱ የክ​ር​ስ​ቶስ የመ​ስ​ቀሉ ጠላ​ቶች እንደ ሆኑ በግ​ልጥ እያ​ለ​ቀ​ስሁ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ።,እስመ ብዙኃን እለ የሐወሩ ሑረተ ካልአ ዘከመ እብለክሙ ዘልፈ ወይእዜኒ ገሃደ እነግረክሙ ከመ እሙንቱ ጸላእቱ ለመስቀለ ክርስቶስ።,"As I have told you many times and now say with deep sadness, many people live as enemies of the cross." +እነ​ዚ​ህም ፍጻ​ሜ​ያ​ቸው ለጥ​ፋት የሆነ፥ ሆዳ​ቸ​ውን የሚ​ያ​መ​ልኩ፥ ክብ​ራ​ቸ​ውም ውር​ደት የሆ​ነ​ባ​ቸው፥ ምድ​ራ​ዊ​ዉ​ንም የሚ​ያ​ስቡ ናቸው።,እለ ደኃሪቶሙ ለሕርትምና እለ ከርሦሙ ያመልኩ ወክብሮሙ ኀሣሮሙ እለ ይኄልዩ ዘውስተ ምድር።,"Their lives end with destruction. Their god is their stomach, and they take pride in their disgrace because their thoughts focus on earthly things." +እኛስ ሀገ​ራ​ችን በሰ​ማይ ያለ​ችው ናት፤ ከዚ​ያም እር​ሱን ጌታ​ችን መድ​ኀ​ኒ​ታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን እን​ጠ​ባ​በ​ቃ​ለን።,ወለነሰ ዘውስተ ሰማያት ሀገርነ ወእምህየ ንጸንሕ ኪያሁ መድኀኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ።,Our citizenship is in heaven. We look forward to a savior that comes from there—the Lord Jesus Christ. +እር​ሱም እንደ ከሃ​ሊ​ነቱ ረዳ​ት​ነት መጠን የተ​ዋ​ረ​ደ​ውን ሥጋ​ች​ንን የሚ​ያ​ድ​ሰው፥ ክቡር ሥጋ​ዉ​ንም እን​ዲ​መ​ስል የሚ​ያ​ደ​ር​ገው፥ የሚ​ያ​ስ​መ​ስ​ለ​ውም፥ ሁሉም የሚ​ገ​ዛ​ለት ነው።,ዘይሔድስ ሥጋነ ትሑተ ወይሬስዮ አምሳለ ሥጋ ስብሐቲሁ በከመ ረድኤተ ኀይሉ ዘቦቱ ይገኒ ሎቱ ኵሉ።,"He will transform our humble bodies so that they are like his glorious body, by the power that also makes him able to subject all things to himself." +አሁ​ንም የተ​ወ​ደ​ዳ​ች​ሁና የም​ና​ፍ​ቃ​ችሁ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ ደስ​ታ​ች​ንና አክ​ሊ​ላ​ችን ናችሁ፤ ወዳ​ጆ​ቻ​ችን ሆይ፥ እን​ዲህ ቁሙ፤ በጌ​ታ​ች​ንም ጽኑ።,ወይእዜኒ አኀዊነ ፍቁራን ፍሥሓነ ወአክሊልነ ከመዝ ቁሙ ወጽንዑ በእግዚእነ አኀዊነ።,"Therefore, my brothers and sisters whom I love and miss, who are my joy and crown, stand firm in the Lord.Loved ones," +ኤዎ​ድ​ያና ስን​ጣ​ክን ሆይ፥ በአ​ንድ ልብ ጌታ​ች​ንን ለማ​ገ​ል​ገል ታስቡ ዘንድ እማ​ል​ዳ​ች​ኋ​ለሁ።,ወአስተበቍዐክሙ ኤዎድያን ወስንጣክን ከመ ተኀልዩ በተልእኮ እግዚእነ በአሐዱ ልብ።,I urge Euodia and I urge Syntyche to come to an agreement in the Lord. +ወን​ድ​ሜና አጋዤ ስት​ሪካ ሆይ፥ እን​ድ​ት​ረ​ዳ​ቸው አን​ተ​ንም እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ፤ ወን​ጌ​ልን በማ​ስ​ተ​ማር ከቀ​ሌ​ም​ን​ጦ​ስና ሥራ​ቸው ከተ​ባ​በረ፥ ስማ​ቸ​ውም በሕ​ይ​ወት መጽ​ሐፍ ከተ​ጻ​ፈ​ላ​ቸው ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ንም ሁሉ ጋር ከእ​ኔም ጋር ደክ​መ​ዋ​ልና።,ወአስተበቍዐከ ለከሂ እኁየ ወመፃምርትየ ሰትሪካ ከመ ታርድኦሙ እስመ ሰርሑ ምስሌየ በትምህርተ ወንጌል ምስለ ቀሌምንጦስ ወኵሎሙ ቢጽነ እለ አሐዱ ግብሮሙ እለ ተጽሕፈ አስማቲሆሙ ውስተ መጽሐፈ ሕይወት።,"Yes, and I’m also asking you, loyal friend, to help these women who have struggled together with me in the ministry of the gospel, along with Clement and the rest of my coworkers whose names are in the scroll of life." +ዘወ​ትር በጌ​ታ​ችን ደስ ይበ​ላ​ችሁ፤ ደግሜ እላ​ች​ኋ​ለሁ፦ ደስ ይበ​ላ​ችሁ።,ተፈሥሑ በእግዚእነ ዘልፈ ወካዕበ እብለክሙ ተፈሥሑ።,"Be glad in the Lord always! Again I say, be glad!" +ፍጹ​ም​ነ​ታ​ች​ሁም በሰው ሁሉ ዘንድ ይታ​ወቅ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቅርብ ነው፤,ወይትዐወቅ ስላጤክሙ በኀበ ኵሉ ሰብእ እግዚአብሔር ቅሩብ።,Let your gentleness show in your treatment of all people. The Lord is near. +በም​ንም አት​ጨ​ነቁ፤ ነገር ግን በሁሉ ነገር ጸልዩ ማል​ዱም፤ እያ​መ​ሰ​ገ​ና​ች​ሁም ልመ​ና​ች​ሁን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግለጡ።,ኢተኀልዩ ወኢምንተኒ ወባሕቱ ጸልዩ በኵሉ ጊዜ ወሰአሉ ወእንዘ ተአኵቱ ክሥቱ ስእለተክሙ ኀበ እግዚአብሔር።,"Don’t be anxious about anything; rather, bring up all of your requests to God in your prayers and petitions, along with giving thanks." +ሁሉ የሚ​ገ​ኝ​ባት፥ ከል​ቡ​ናና ከአ​ሳብ ሁሉ በላይ የም​ት​ሆን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰላም በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ልባ​ች​ሁ​ንና አሳ​ባ​ች​ሁን ታጽ​ናው።,ወሰላመ እግዚአብሔር እንተ ኵሉ ባቲ ወትትሌዐል እምኵሉ ልብ ወእምኵሉ ኅሊና ታጽንዖ ለልብክሙ ወለኅሊናክሙ በኢየሱስ ክርስቶስ።,Then the peace of God that exceeds all understanding will keep your hearts and minds safe in Christ Jesus. +አሁ​ንም ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ እው​ነ​ትን ሁሉ፥ ቅን​ነ​ት​ንም ሁሉ፥ ጽድ​ቅ​ንም ሁሉ፥ ንጽ​ሕ​ና​ንም ሁሉ፥ ፍቅ​ር​ንና ስም​ም​ነ​ት​ንም ሁሉ፥ በጎ​ነ​ትም ቢሆን፥ ምስ​ጋ​ናም ቢሆን፥ እነ​ዚ​ህን ሁሉ አስቡ።,ወይእዜኒ አኀዊነ ኵሎ ዘርትዕ ወዘንጽሕ ወዘጽድቅ ወዘሠናይ ወዘፍቅር ወዘምድኃር ወአስተርክቦ ዘይደሉ ወዘይትአኰት ኪያሁ ኀልዩ።,"From now on, brothers and sisters, if anything is excellent and if anything is admirable, focus your thoughts on these things: all that is true, all that is holy, all that is just, all that is pure, all that is lovely, and all that is worthy of praise." +ከእኔ የተ​ማ​ራ​ች​ሁ​ት​ንና የተ​ቀ​በ​ላ​ች​ሁ​ትን፥ የሰ​ማ​ች​ሁ​ት​ንና ያያ​ች​ሁ​ት​ንም እነ​ዚ​ህን አድ​ርጉ፤ የሰ​ላም አም​ላ​ክም ከሁ​ላ​ችሁ ጋር ይሆ​ናል።,ዘተመሀርክሙ ወዘሰማዕክሙ ወዘርኢክሙ በኀቤየ ኪያሁ ግበሩ ወአምላከ ሰላም የሀሉ ምስለ ኵልክሙ።,"Practice these things: whatever you learned, received, heard, or saw in us. The God of peace will be with you.Paul’s thanks for gifts" +በጌ​ታ​ችን እጅግ ደስ አለኝ፤ ቢሳ​ና​ችሁ እንኳ አሁ​ንም እን​ደ​ም​ታ​ስ​ቡ​ልኝ፥ ከዱሮ ጀምሮ ለእኔ ችግር ታስቡ፥ ትተ​ጉም ነበ​ርና።,ተፈሣሕኩ በእግዚእነ ፈድፈደ እስመ ትኄልዩ ወትጽሕቁ ለትካዝየ እምቀዲሙ በከመ ትጽሕቁ ሊተ ዓዲ ወለእመ ይሰአነክሙ።,I was very glad in the Lord because now at last you have shown concern for me again. +ይህ​ንም የምል ስለ አጣሁ አይ​ደ​ለም፤ ያለኝ እን​ደ​ሚ​በ​ቃኝ አው​ቃ​ለ​ሁና።,ወአኮ ዘእቤ በእንተ ዘኀጣእኩ እስመ አአምር ከመ የአክለኒ ዘብየ።,"I’m not saying this because I need anything, for I have learned how to be content in any circumstance." +እኔ ችግ​ሩ​ንም፥ ምቾ​ቱ​ንም እች​ላ​ለሁ፤ ራቡ​ንም፥ ጥጋ​ቡ​ንም፥ ማዘ​ኑ​ንም፥ ደስ​ታ​ው​ንም፥ ሁሉን በሁሉ ለም​ጀ​ዋ​ለሁ፤,ከሃሊ አንሰ ተጽናሰሂ ወተደልዎሂ በኵሉ ውስተ ኵሉ ለመድኩ ርኂበሂ ወጸጊበሂ ሐሚመሂ ወተፈሥሖሂ።,"I know the experience of being in need and of having more than enough; I have learned the secret to being content in any and every circumstance, whether full or hungry or whether having plenty or being poor." +በሚ​ያ​ስ​ች​ለኝ በክ​ር​ስ​ቶስ ሁሉን እች​ላ​ለሁ።,ኵሎ እክል በዘውእቱ አክሀለኒ ክርስቶስ።,I can endure all these things through the power of the one who gives me strength. +ነገር ግን በመ​ከ​ራዬ ጊዜ ተባ​ባ​ሪ​ዎች መሆ​ና​ችሁ መል​ካም አደ​ረ​ጋ​ችሁ።,ወባሕቱ ሠናየ ገበርክሙ ዘተሳተፍክሙ በሕማምየ።,"Still, you have done well to share my distress." +እና​ንተ የፊ​ል​ጵ​ስ​ዩስ ሰዎች፤ በመ​ጀ​መ​ሪ​ያው ትም​ህ​ርት ከመ​ቄ​ዶ​ንያ ወደ እና​ንተ በመ​ጣሁ ጊዜ፥ ከእ​ና​ንተ ብቻ በቀር ሌላ ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን በመ​ስ​ጠ​ትም ቢሆን፥ በመ​ቀ​በል ከእኔ ጋር እን​ዳ​ል​ተ​ባ​በሩ እና​ንተ ታው​ቃ​ላ​ችሁ።,ተአምሩ አንትሙ ሰብአ ፊልጵስዩስ በቀዳሚ ትምህርት አመ መጻእኩ እመቄዶንያ ከመ ኢኀብሩ ምስሌየ አሐዱሂ እምቤተ ክርስቲያን ኢበውሂብ ወኢበነሢእ ዘእንበለ ዳእሙ ባሕቲትክሙ።,You Philippians know from the time of my first mission work in Macedonia how no church shared in supporting my ministry except you. +በተ​ሰ​ሎ​ን​ቄም ሳለሁ ደግሞ፥ አንድ ጊዜና ሁለት ጊዜ ለች​ግሬ ላካ​ች​ሁ​ልኝ።,ዓዲ በተሰሎንቄሂ ምዕረ ወካዕበ ፈኖክሙ ሊተ ለትካዝየ።,You sent contributions repeatedly to take care of my needs even while I was in Thessalonica. +ይህ​ንም የማ​ነ​ሣ​ሣው ስጦ​ታ​ች​ሁን ፈልጌ አይ​ደ​ለም፤ በእ​ና​ንተ ላይ የጽ​ድቅ ፍሬ ይበዛ ዘንድ ፈልጌ ነው እንጂ።,አኮ ሀብተክሙ ፈቂድየ ዘእዜከር ዘንተ ዳእሙ አኀሥሥ ከመ ይሥመር በላዕሌክሙ ፍሬ ጽድቅ።,"I’m not hoping for a gift, but I am hoping for a profit that accumulates in your account." +ነገር ግን ሁሉ አለኝ፤ ይበ​ዛ​ል​ኝ​ማል፤ የመ​ዓዛ ሽታና የተ​ወ​ደደ መሥ​ዋ​ዕት የሚ​ሆ​ነ​ውን፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኘ​ውን ስጦ​ታ​ች​ሁን ከአ​ፍ​ሮ​ዲጡ ተቀ​ብዬ አሟ​ል​ቻ​ለሁ።,ወናሁ ተወከፍኩ ኵሎ ዘፈኖክሙ ኀቤየ አከለኒ ወበዘተርፈ ሰለጥኩ በዘአብጽሐ ሊተ አፍሮዲጡ ዘእምኀቤክሙ መዓዛ ሠናየ ወመሥዋዕተ ኅሩየ ወሥሙረ በኀበ እግዚአብሔር።,"I now have plenty and it is more than enough. I am full to overflowing because I received the gifts that you sent from Epaphroditus. Those gifts give off a fragrant aroma, an acceptable sacrifice that pleases God." +ፈጣ​ሪዬ እንደ ባለ​ጸ​ግ​ነቱ መጠን፥ በክ​ብር በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የም​ት​ሹ​ትን ሁሉ ይፈ​ጽ​ም​ላ​ች​ኋል።,ወአምላኪየ ይፈጽም ለክሙ ኵሎ መፍቀደክሙ በከመ ብዕለ ስብሐቲሁ ለኢየሱስ ክርስቶስ,My God will meet your every need out of his riches in the glory that is found in Christ Jesus. +ለአ​ባ​ታ​ችን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለዘ​ለ​ዓ​ለሙ ምስ​ጋና ይሁን አሜን።,ወእግዚአብሔር አቡነ ዘሎቱ ስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን።,Let glory be given to God our Father forever and always. Amen.Final greeting +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ቅዱ​ሳ​ንን ሁሉ ሰላም በሉ፤ በእኔ ዘንድ ያሉ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ንም ሰላ​ምታ ያቀ​ር​ቡ​ላ​ች​ኋል።,አምኁ ኵሎ ቅዱሳነ በኢየሱስ ክርስቶስ አምኁክሙ አኀዊነ እለ ኀቤየ።,Greet all God’s people in Christ Jesus. The brothers and sisters with me send you their greeting. +ቅዱ​ሳ​ንም ሁሉ፥ ይል​ቁ​ንም ከቄ​ሣር ቤተ ሰብእ የሆኑ ሰላ​ምታ ያቀ​ር​ቡ​ላ​ች​ኋል።,ወይኤምኁክሙ ኵሎሙ ቅዱሳን ወፈድፋደሰ እለ እምሰብአ ቄሣር ቤተ ንጉሥ።,"All God’s people here, especially those in Caesar’s household, send you their greeting." +የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ጸጋ ከእ​ና​ንተ ጋር ይሁን፤ አሜን።በሮሜ ተጽፋ በጢ​ሞ​ቴ​ዎ​ስና በአ​ፍ​ሮ​ዲጡ እጅ ወደ ፊል​ጵ​ስ​ዩስ ሰዎች የተ​ላ​ከች መል​እ​ክት ተፈ​ጸ​መች።ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ጋና ይሁን አሜን።,ጸጋሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስለ መንፈስክሙ አሜን።ተፈ��መት መልእክት ኀበ ሰብአ ፊልጵስዩስ ወተጽሕፈት በሮሜ ወተፈነወት ምስለ ጢሞቴዎስ ወአፍሮዲጡ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,The grace of the Lord Jesus Christ be with your spirits. +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፈቃድ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ሐዋ​ርያ ከጳ​ው​ሎ​ስና ከወ​ን​ድ​ማ​ችን ከጢ​ሞ​ቴ​ዎስ፥,እምጳውሎስ ሐዋርያሁ ለኢየሱስ ክርስቶስ በፈቃደ እግዚአብሔር ወጢሞቴዎስ እኁነ ለቅዱሳን እለ ውስተ ቈላስይስ ወምእመናን አኀዊነ በኢየሱስ ክርስቶስ።,"From Paul, an apostle of Christ Jesus by God’s will, and Timothy our brother." +በቈ​ላ​ስ​ይስ ላሉ ቅዱ​ሳ​ንና በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ላመኑ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን፥ ከአ​ባ​ታ​ችን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ሰላ​ምና ጸጋ ለእ​ና​ንተ ይሁን።,ሰላም ለክሙ ወጸጋ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,To the holy and faithful brothers and sisters in Christ in Colossae.Grace and peace to you from God our Father.Thanksgiving and prayer for the Colossians +የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን አባት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ዘወ​ትር ስለ እና​ንተ እና​መ​ሰ​ግ​ነ​ዋ​ለን።,ነአኵቶ ለእግዚአብሔር አቡሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘልፈ በእንቲኣክሙ።,"We always give thanks to God, the Father of our Lord Jesus Christ, when we pray for you." +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ማመ​ና​ች​ሁ​ንና ቅዱ​ሳ​ን​ንም ሁሉ መው​ደ​ዳ​ች​ሁን ከሰ​ማ​ን​በት ጊዜ ጀምሮ፥ ስለ እና​ንተ እን​ጸ​ል​ያ​ለን።,ወንጼሊ እምአመ ሰማዕነ ሃይማኖተክሙ በኢየሱስ ክርስቶስ ወዘከመ ታፈቅርዎሙ ለኵሎሙ ቅዱሳን።,We’ve done this since we heard of your faith in Christ Jesus and your love for all God’s people. +የእ​ው​ነት ቃል በሆ​ነው በወ​ን​ጌል ትም​ህ​ርት፥ አስ​ቀ​ድሞ ስለ ሰማ​ች​ሁት፥ በሰ​ማይ ስለ ተዘ​ጋ​ጀ​ላ​ችሁ ተስ​ፋ​ች​ሁም እን​ጸ​ል​ያ​ለን።,በእንተ ተስፋክሙ ዘሥዩም ለክሙ በሰማያት ዘአቅደምክሙ ሰሚዐ በቃለ ጽድቅ ትምህርተ ወንጌል።,"You have this faith and love because of the hope reserved for you in heaven. You previously heard about this hope through the true message, the good news," +ይህም ወደ እና​ንተ የደ​ረ​ሰ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጸጋ በእ​ው​ነት ከሰ​ማ​ች​ሁ​በ​ትና ከአ​ያ​ች​ሁ​በት ቀን ጀምሮ በመ​ላው ዓለም ያድ​ግና ያፈራ ዘንድ ነው።,ዘበጽሐ ኀቤክሙ ከመ በኵሉ ዓለም ይፍረይ ወይሥመር በላዕሌክሙ እምአመ ሰማዕክሙ ወርኢክሙ ጸጋ እግዚአብሔር በጽድቅ።,"which has come to you. This message has been bearing fruit and growing among you since the day you heard and truly understood God’s grace, in the same way that it is bearing fruit and growing in the whole world." +ስለ እና​ንተ የሚ​ላክ በክ​ር​ስ​ቶስ የታ​መነ፥ የእ​ኛም ወን​ድ​ማ​ች​ንና አገ​ል​ጋ​ያ​ችን ከሚ​ሆን ከኤ​ጳ​ፍ​ራስ ተም​ራ​ች​ኋል።,ዘተመሀርክሙ በኀበ ኤጳፍራስ እኁነ ላእከ ዚኣነ ምእመን በክርስቶስ ዘይትለአክ በእንቲኣክሙ።,"You learned it from Epaphras, who is the fellow slave we love and Christ’s faithful minister for your sake." +እር​ሱም በመ​ን​ፈስ መዋ​ደ​ዳ​ች​ሁን ነገ​ረን።,ወውእቱ ነገረነ ተፋቅሮተክሙ በመንፈስ።በእንተ ስኢለ መምህራን ለአርዳእ,He informed us of your love in the Spirit. +ስለ​ዚ​ህም እኛ ዜና​ች​ሁን ከሰ​ማን ጀምሮ፥ በፍ​ጹም ጥበ​ብና በፍ​ጹም መን​ፈ​ሳዊ ምክር የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፈቃድ ማወ​ቅን ትፈ​ጽሙ ዘንድ፥ ስለ እና​ንተ መጸ​ለ​ይ​ንና መለ​መ​ንን አል​ተ​ው​ንም።,ወበእንተዝ ንሕነሂ እምአመ ሰማዕነ ዜናክሙ ኢኀደግነ ጸልዮ በእንቲኣክሙ ወስኢለ ከመ ትፈጽሙ አእምሮ ፈቃዱ ለእግዚአብሔር በኵሉ ጥበብ ወበኵሉ ምክረ መንፈስ።,"Because of this, since the day we heard about you, we haven’t stopped praying for you and asking for you to be filled with the knowledge of God’s will, with all wisdom and spiritual understanding." +ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሚ​ገ​ባ​ችሁ ትሄዱ ዘንድ፥ በበጎ ሥራ ሁሉ ፍሬ እያ​ፈ​ራ​ችሁ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በማ​ወቅ እያ​ደ​ጋ​ችሁ፥ በሁሉ ደስ ታሰ​ኙት ዘንድ።,ከመ ትሑሩ በዘይደልወክሙ ለኀበ እግዚአብሔር ወበኵሉ ታድልዉ ሎቱ በኵሉ ምግባረ ሠናይ እንዘ ትፈርዩ ወትሠምሩ በጥበበ አእምሮ እግዚአብሔር።,We’re praying this so that you can live lives that are worthy of the Lord and pleasing to him in every way: by producing fruit in every good work and growing in the knowledge of God; +በፍ​ጹም ኀይል፥ በክ​ብሩ ጽናት፥ በፍ​ጹም ትዕ​ግ​ሥት፥ በተ​ስ​ፋና በደ​ስ​ታም ጸን​ታ​ችሁ።,ወእንዘ ትጸንዑ በኵሉ ኀይል ወበጽንዐ ስብሐቲሁ በኵሉ ትዕግሥት ወበተስፋ ወበፍሥሓ።,by being strengthened through his glorious might so that you endure everything and have patience; +በብ​ር​ሃን ቅዱ​ሳን ለሚ​ታ​ደ​ሉት ርስት የበ​ቃን ያደ​ረ​ገ​ንን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አብን አመ​ስ​ግ​ኑት።,አእኵትዎ ለእግዚአብሔር አብ ዘረሰየነ ድልዋነ ለመክፈልተ ርስቶሙ ለቅዱሳን በብርሃን።,"and by giving thanks with joy to the Father. He made it so you could take part in the inheritance, in light granted to God’s holy people." +ከጨ​ለማ አገ​ዛዝ አዳ​ነን፤ ወደ ተወ​ደ​ደው ልጁ መን​ግ​ሥ​ትም መለ​ሰን።,ወአድኀነነ እምኵነኔ ጽልመት ወአግብአነ ውስተ መንግሥተ ወልዱ ፍቁሩ።,He rescued us from the control of darkness and transferred us into the kingdom of the Son he loves. +ድኅ​ነ​ትን ያገ​ኘ​ን​በት፥ ኀጢ​አ​ታ​ች​ንም የተ​ሠ​ረ​የ​በት ነው።,ዘቦቱ ረከብነ መድኀኒተ ወተኀድገ ለነ ኀጢአትነ።,He set us free through the Son and forgave our sins.Hymn about Christ’s work +ይኸ​ውም የማ​ይ​ታይ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​መ​ስ​ለው፥ ከፍ​ጥ​ረቱ ሁሉ በላይ የሆነ በኵር ነው።,ዘውእቱ አምሳሊሁ ለእግዚአብሔር ዘኢያስተርኢ በኵሩ ዘላዕለ ኵሉ ተግባሩ።,"The Son is the image of the invisible God,the one who is first over all creation," +በእ​ርሱ ቃል​ነት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሁሉን ፈጥ​ሮ​አ​ልና በሰ​ማይ ያለ​ውን፥ በም​ድ​ርም ያለ​ውን፥ የሚ​ታ​የ​ው​ንና የማ​ይ​ታ​የ​ውን፥ መና​ብ​ር​ትም ቢሆኑ፥ አጋ​እ​ዝ​ትም ቢሆኑ፥ መኳ​ን​ን​ትም ቢሆኑ፥ ቀደ​ም​ትም ቢሆኑ፥ ሁሉን በእ​ርሱ ቃል​ነት ፈጥ​ሮ​አ​ቸ​ዋ​ልና፤ ሁሉም በእጁ ሆነ፤ ሁሉም በእ​ርሱ ለእ​ርሱ ተፈ​ጠረ፤,እስመ ቦቱ ኵሎ ፈጠረ ዘበሰማይኒ ወዘበምድርኒ ዘያስተርኢ ወዘኢያስተርኢ እመኒ መናብርት ወእመኒ አጋእዝት ወእመኒ መኳንንት ወእመኒ ቀደምት ኵሉ ዘኮነ በእዴሁ ወኵሉ ቦቱ ተፈጥረ።,"Because all things were created by him:both in the heavens and on the earth,the things that are visible and the things that are invisible.Whether they are thrones or powers,or rulers or authorities,all things were created through him and for him." +እርሱ ከሁሉ አስ​ቀ​ድሞ ነበረ፤ ሁሉም በእ​ርሱ ጸና።,ወውእቱ ህልው እምቅድመ ኵሉ ወኵሉ ቦቱ ቆመ።,"He existed before all things,and all things are held together in him." +እርሱ የቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ራስ ነው፤ በኵር እርሱ ለሁሉ ራስ ይሆን ዘንድ ከሙ​ታን ሁሉ አስ​ቀ​ድሞ ተነ​ሥ​ቶ​አ​ልና።,ወውእቱ ርእሳ ለቤተ ክርስቲያን እስመ ውእቱ በኵር ቀደመ እምኵሎሙ ምዉታን ተንሥኦ ከመ ይኩን ውእቱ ርእሰ ለኵሉ።,"He is the head of the body, the church,who is the beginning,the one who is firstborn from among the deadso that he might occupy the first place in everything." +ሁሉ በእ​ርሱ ፍጹም ሆኖ ይኖር ዘንድ፥ ወዶ​አ​ልና።,እስመ ሠምረ ቦቱ ፍጹመ ኵሉ ይኅድር ላዕሌሁ።,"Because all the fullness of God was pleased to live in him," +ሁሉ​ንም በእ​ርሱ ይቅር ይለው ዘንድ በመ​ስ​ቀሉ ባፈ​ሰ​ሰው ደም በም​ድ​ርና በሰ​ማ​ያት ላሉ ሰላ​ምን አደ​ረገ���,ወቦቱ ይሣሀሎ ለኵሉ ወገብረ ሰላመ በደመ መስቀሉ ለዘበሰማይ ወለዘበምድር።,and he reconciled all things to himself through him—whether things on earth or in the heavens.He brought peace through the blood of his cross. +እና​ን​ተም ቀድሞ በአ​ሳ​ባ​ች​ሁና በክፉ ሥራ​ችሁ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ለ​ያ​ች​ሁና ጠላ​ቶች ነበ​ራ​ችሁ።,ወአንትሙሂ ትካት ፀሩ ወነኪሩ በልብክሙ ወበእከየ ምግባሪክሙ።,"Once you were alienated from God and you were enemies with him in your minds, which was shown by your evil actions." +አሁን ግን በፊቱ ለመ​ቆም የተ​መ​ረ​ጣ​ች​ሁና ንጹ​ሓን፥ ቅዱ​ሳ​ንም ያደ​ር​ጋ​ችሁ ዘንድ በሥ​ጋው ሰው​ነት በሞቱ ይቅር አላ​ችሁ።የቅ​ዱስ ጳው​ሎስ ሐዋ​ር​ያዊ አገ​ል​ግ​ሎት,ወይእዜሰ ተሣሀለክሙ በነፍስተ ሥጋሁ ወበሞቱ ከመ ይረሲክሙ ቅዱሳነ ወንጹሓነ ወኅሩያነ ለቅድሜሁ።በእንተ መልእክት ሐዋርያዊት,"But now he has reconciled you by his physical body through death, to present you before God as a people who are holy, faultless, and without blame." +እን​ግ​ዲህ ከሰ​ማ​ች​ሁት ከሰ​ማይ በታች በመ​ላው ዓለም ከተ​ሰ​በ​ከው እኔ ጳው​ሎ​ስም አዋጅ ነጋ​ሪና መል​እ​ክ​ተኛ ሆኜ ከተ​ሾ​ም​ሁ​ለት፥ ከወ​ን​ጌል ትም​ህ​ርት ተስፋ የመ​ሠ​ረ​ታ​ችሁ አቅ​ዋም ሳይ​ና​ወጥ ጨክ​ና​ችሁ በሃ​ይ​ማ​ኖት ብት​ጸኑ፥,ወለእመ ጸናዕክሙ እንከ በሃይማኖት እንዘ ታጠብዑ ወኢያንቀለቅል ድደ መሠረትክሙ እምተስፋ ትምህርተ ወንጌል ዘሰማዕክሙ ከመ ተሰብከ በኵሉ ዓለም ዘመትሐተ ሰማይ ዘሎቱ ተሠየምኩ አነ ጳውሎስ ዐዋዴ ወላእከሂ።,"But you need to remain well established and rooted in faith and not shift away from the hope given in the good news that you heard. This message has been preached throughout all creation under heaven. And I, Paul, became a servant of this good news.Paul’s service for the church" +አሁ​ንም በመ​ከ​ራዬ ደስ ይለ​ኛል፤ አካሉ ስለ ሆነች ስለ ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን፥ ከክ​ር​ስ​ቶስ መከራ ጥቂ​ቱን በሥ​ጋዬ እፈ​ጽ​ማ​ለሁ።,ወይእዜኒ እትፌሣሕ በሕማምየ ወእፌጽም ታሕጻጸ ሕማሙ ለክርስቶስ በሥጋየ በእንተ ሥጋሁ እንተ ይእቲ ቤተ ክርስቲያኑ።,"Now I’m happy to be suffering for you. I’m completing what is missing from Christ’s sufferings with my own body. I’m doing this for the sake of his body, which is the church." +ስለ እና​ንተ በሰ​ጠኝ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሥር​ዐት እኔ መል​እ​ክ​ተኛ ሆኜ የተ​ሾ​ም​ሁ​ላት።,እንተ ላቲ ተሠየምኩ አነ ላእከ በሥርዐተ እግዚአብሔር ዘወሀበኒ በእንቲኣክሙ።,"I became a servant of the church by God’s commission, which was given to me for you, in order to complete God’s word." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ና​ገ​ረ​ውን፥ ዓለም ሳይ​ፈ​ጠር፥ ሰውም ሳይ​ፈ​ጠር ተሰ​ውሮ የነ​በ​ረ​ውን ምክ​ሩን እፈ​ጽም ዘንድ።,ከመ እፈጽም ቃለ እግዚአብሔር ወምክሮ ዘኅቡእ እምቅድመ ዓለም ወዘእንበለ ይትፈጠር ሰብእ።,I’m completing it with a secret plan that has been hidden for ages and generations but which has now been revealed to his holy people. +ዛሬ ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የዚ​ህን ምክር የክ​ብር ባለ​ጸ​ግ​ነት በአ​ሕ​ዛብ ላይ እን​ዲ​ገ​ል​ጽ​ላ​ቸው ለፈ​ቀ​ደ​ላ​ቸው ለቅ​ዱ​ሳን ተገ​ለ​ጠ​ላ​ቸው፤ የም​ን​ከ​ብ​ር​በት አለ​ኝ​ታ​ችን በእ​ና​ንተ አድሮ ያለ ክር​ስ​ቶስ ነውና።,ወይእዜሰ አስተርአዮሙ ለቅዱሳኒሁ ለእለ ፈቀደ እግዚአብሔር ይክሥት ሎሙ ብዕለ ስብሐቲሁ ለዝንቱ ምክሩ በላዕለ አሕዛብ እስመ ውእቱ ክርስቶስ ዘየኀድር ላዕሌክሙ ተስፋ ስብሐቲነ።,"God wanted to make the glorious riches of this secret plan known among the Gentiles, which is Christ living in you, the hope of glory." +እር​ሱም ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን በማ​መን ፍጹም የሚ​ሆ​ነ​ውን ሰው እና​ቀ​ር​በው ዘንድ፥ እኛ የም​ና​ስ​ተ​ም​ር​ለት፥ ሰውን ሁሉ ወደ እርሱ የም​ን​ጠ​ራ​ለ​ትና የም​ን​ገ​ሥ​ጽ​ለት፥ ሥራ​ው​ንም በጥ​በብ ሁሉ የም​ን​ና​ገ​ር​ለት ነው።,ዘንሜህር ንሕነ ወንጼውዕ ኀቤሁ ወንጌሥጽ ኵሎ ሰብአ ወንነግር ግብሮ በኵሉ ጥበብ ከመ ይቁም ኵሉ ሰብእ ፍጹመ በሃይማኖተ ኢየሱስ ክርስቶስ።,This is what we preach as we warn and teach every person with all wisdom so that we might present each one mature in Christ. +በኀ​ይሉ እን​ደ​ሚ​ረ​ዳኝ እንደ ረድ​ኤቱ መጠን ስለ እርሱ እደ​ክ​ማ​ለሁ፤ እጋ​ደ​ላ​ለ​ሁም።,ዘበእንቲኣሁ እሰርሕ ወእትጋደል በከመ ረድኤቱ ዘይረድአኒ በኀይሉ።,"I work hard and struggle for this goal with his energy, which works in me powerfully." +ስለ እና​ንተ እና በሎ​ዶ​ቅያ ስላሉ፥ ፊቴ​ንም በሥጋ ስላ​ላ​ዩት ምእ​መ​ናን ሁሉ ምን ያህል እን​ደ​ም​ጋ​ደል ልታ​ውቁ እወ​ዳ​ለሁ።,ወእፈቅድ ታእምሩ መጠነ እትጋደል በእንቲኣክሙ ወበእንተ እለ በሎዶቅያ ወበእንተ ኵሎሙ እለ ኢርእዩኒ ገጽየ በሥጋየ።,"I want you to know how much I struggle for you, for those in Laodicea, and for all who haven’t known me personally." +ይኸ​ውም ልቡ​ና​ቸው ደስ ይለው ዘንድ፥ ትም​ህ​ር​ታ​ቸ​ውም በማ​ወቅ፥ በፍ​ቅ​ርና ፍጹ​ም​ነት ባለው ባለ​ጸ​ግ​ነት፥ በጥ​በ​ብና በሃ​ይ​ማ​ኖት፥ ስለ ክር​ስ​ቶ​ስም የሆ​ነ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ምክር በማ​ወቅ ይጸና ዘንድ ነው።,ከመ ይትፈሥሖሙ ልቦሙ ወይጽናዕ ትምህርቶሙ በተፋቅሮ ወበኵሉ ብዕለ ፍጻሜ በጥበብ ወበሃይማኖት ወበአእምሮ ምክሩ ለእግዚአብሔር ዘበእንተ ክርስቶስ።,"My goal is that their hearts would be encouraged and united together in love so that they might have all the riches of assurance that come with understanding, so that they might have the knowledge of the secret plan of God, namely Christ." +የተ​ሰ​ወረ የጥ​በ​ብና የም​ክር መዝ​ገብ ሁሉ በእ​ርሱ ዘንድ አለ።,ዘበኀቤሁ ሀሎ ኵሉ መዝገበ ጥበብ ወምክር ኅቡእ።,All the treasures of wisdom and knowledge are hidden in him. +ይህ​ንም የም​ላ​ችሁ በሚ​ያ​ባ​ብል ነገር የሚ​ያ​ስ​ታ​ችሁ እን​ዳ​ይ​ኖር ነው።,ወዘኒ ዘእብለክሙ ከመ አልቦ ዘያስሕተክሙ በኂጣነ ነገር።,"I’m telling you this so that no one deceives you with convincing arguments," +እኔ በሥጋ ከእ​ና​ንተ ዘንድ ባል​ኖ​ርም እን​ኳን፥ በመ​ን​ፈስ ከእ​ና​ንተ ጋር ነኝ፤ እነሆ ጠባ​ያ​ች​ሁ​ንና ሥር​ዐ​ታ​ች​ሁን፥ በክ​ር​ስ​ቶ​ስም ያለ የእ​ም​ነ​ታ​ች​ሁን ጽናት ስለ አየሁ ደስ ይለ​ኛል።,አንሰ ለእመ ኢሀሎኩ በሥጋየ ኀቤክሙ በመንፈስየ ምስሌክሙ አነ ወናሁ እትፌሣሕ በዘእሬኢ ግዕዘክሙ ወሥርዐተክሙ ወጽንዐ ሃይማትክሙ ዘበክርስቶስ።በእንተ ጽንዐ ሃይማኖት,"because even though I am absent physically, I’m with you in spirit. I’m happy to see the discipline and stability of your faith in Christ." +እን​ግ​ዲህ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን እንደ ተቀ​በ​ላ​ች​ሁት፥ በእ​ርሱ ተመ​ላ​ለሱ።,ወበከመ ተወከፍክምዎ ለክርስቶስ እግዚእነ ቦቱ ሑሩ።,So live in Christ Jesus the Lord in the same way as you received him. +በእ​ርሱ ተመ​ሥ​ር​ታ​ችሁ ታነጹ፤ በም​ስ​ጋ​ናው ትበዙ ዘንድ፥ በተ​ማ​ራ​ች​ሁት ሃይ​ማ​ኖት ጽኑ።,ወተሣረሩ ወተሐነጹ ቦቱ ወጽንዑ በሃይማኖት ዘተመሀርክሙ ከመ ትብዝኁ በአኰቴቱ።,"Be rooted and built up in him, be established in faith, and overflow with thanksgiving just as you were taught." +ለዚህ ዓለም ስሕ​ተት፥ በክ​ር​ስ​ቶስ ሕግ ያይ​ደለ፥ በሰው ሠራሽ ሥር​ዐት ለከ​ንቱ የሚ​ያ​ታ​ልሉ ሰዎች በነ​ገር ማራ​ቀቅ እን​ዳ​ያ​ታ​ል​ሉ​አ​ችሁ፥ ተጠ​ን​ቀቁ።,ዑቁ ኢይኂጡክሙ በጥበበ ነገር ዘይዬውሁ ለከንቱ በሥርዐተ ትምህርተ ሰብእ ለስሒተ ዝንቱ ዓለም ወአኮ በሕገ ክርስቶስ።,"See to it that nobody enslaves you with philosophy and foolish deception, which conform to human traditions and the way the world thinks and acts rather than Christ." +በእ​ርሱ ፍጹም መለ​ኮቱ በሥጋ ተገ​ልጦ ይኖ​ራ​ልና።,ዘላዕሌሁ ኀደረ ኵሉ መለኮቱ በሥጋ ሰብእ።,All the fullness of deity lives in Christ’s body. +እና​ን​ተም በእ​ርሱ ፍጹ​ማን ሁኑ፤ እርሱ ለአ​ለ​ቅ​ነት ሁሉና ለሥ​ል​ጣን ሁሉ ራስ ነውና።,ወአንትሙሂ ኩኑ ፍጹማነ ቦቱ እስመ ውእቱ ርእሱ ለኵሉ መኰንን ወለኵሉ መንግሥት።,"And you have been filled by him, who is the head of every ruler and authority." +የኀ​ጢ​አ​ትን ሰው​ነት ሸለ​ፈት በመ​ግ​ፈፍ በክ​ር​ስ​ቶስ መገ​ረዝ በሰው እጅ የአ​ል​ተ​ደ​ረገ መገ​ረ​ዝን በእ​ርሱ ሆና​ችሁ ተገ​ረ​ዛ​ችሁ።,ዘቦቱ ተገዘርክሙ ግዝረተ ዘኢኮነ ግብረ እደ ሰብእ በስልበተ ሥጋ ነፍስተ ኀጢአት በግዝረተ ክርስቶስ።,In him you were also circumcised with a circumcision not administered by human hands. The circumcision of Christ is realized in the stripping away of the whole self dominated by sin. +በጥ​ም​ቀ​ትም ከእ​ርሱ ጋር ተቀ​ብ​ራ​ች​ኋል፤ በእ​ር​ስ​ዋም ከሙ​ታን ለይቶ ባስ​ነ​ሣው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ረዳ​ት​ነ​ትና በሃ​ይ​ማ​ኖት ከእ​ርሱ ጋር ተነ​ሥ​ታ​ች​ኋል።,ወተቀበርክሙ ምስሌሁ በጥምቀት ወባቲ ተንሣእክሙ ምስሌሁ በሃይማኖት ወበረድኤተ እግዚአብሔር ዘአንሥኦ እሙታን።,"You were buried with him through baptism and raised with him through faith in the power of God, who raised him from the dead." +እና​ን​ተም በኀ​ጢ​አ​ታ​ች​ሁና ሥጋ​ች​ሁን ባለ​መ​ገ​ረዝ ሙታን ነበ​ራ​ች​ሁና፥ ከእ​ርሱ ጋር ሕያ​ዋን አደ​ረ​ጋ​ችሁ፤ ኀጢ​አ​ታ​ች​ሁ​ንም ሁሉ ይቅር አላ​ችሁ።,ወአንትሙሂ እለ ነበርክሙ ምዉታነ በኀጢአትክሙ ወበቍልፈተ ነፍስትክሙ አሕየወክሙ ምስሌሁ ወጸገወክሙ ኵሎ ኀጢአተክሙ።,"When you were dead because of the things you had done wrong and because your body wasn’t circumcised, God made you alive with Christ and forgave all the things you had done wrong." +ከባ​ላ​ጋ​ራ​ችን የተ​ነሣ በት​እ​ዛዝ የተ​ጻ​ፈ​ውን የዕ​ዳ​ች​ንን ደብ​ዳቤ ደመ​ሰ​ሰ​ልን፤ ከመ​ካ​ከ​ላ​ች​ንም አራ​ቀው፤ በመ​ስ​ቀ​ሉም ቸነ​ከ​ረው።,ወደምሰሰ ለነ መጽሐፈ ዕዳነ በሥርዐቱ እምዕድውነ ወአእተቶ እማእከሌነ ወቀነዎ በመስቀሉ።,"He destroyed the record of the debt we owed, with its requirements that worked against us. He canceled it by nailing it to the cross." +አለ​ቆ​ች​ንና ገዢ​ዎ​ችን በመ​ግ​ፈፉ በግ​ልጥ አሳ​ያ​ቸው፤ ራቁ​ቱን በመ​ሆ​ኑም አሳ​ፈ​ራ​ቸው።,ወበሰሊቦቱ አስተኀፈሮሙ ለቀደምት ወለመኳንንት ወአስተኀፈሮሙ በተከሥቶ ህላዌሁ።በእንተ መብልዕ ወመስቴ ወካልኣን ኅርመታት,"When he disarmed the rulers and authorities, he exposed them to public disgrace by leading them in a triumphal parade." +እን​ግ​ዲህ በመ​ብ​ልም ቢሆን፥ በመ​ጠ​ጥም ቢሆን፥ በልዩ ልዩ በዓ​ላ​ትም ቢሆን፥ በመ​ባ​ቻም ቢሆን፥ በሰ​ን​በ​ትም ቢሆን የሚ​ነ​ቅ​ፋ​ችሁ እን​ዳ​ይ​ኖር ተጠ​ን​ቀቁ።,ዑቁ እንከ አልቦ ዘይግእዘክሙ ኢበመብልዕ ወኢበመስቴ ወኢበመክፈልተ በዓላት ወኢበአሥኅርት ወኢበሰናብት።,"So don’t let anyone judge you about eating or drinking or about a festival, a new moon observance, or sabbaths." +ይህ ሁሉ ይመጣ ዘንድ ላለው ጥላ ነውና። አካሉ ግን የክ​ር​ስ​ቶስ ነው።,እስመ ዝንቱ ኵሉ ውእቱ ጽላሎቱ ለዘሀለዎ ይምጻእ ወአልቦ ዘያስተአብደክሙ በእንተ ሥጋሁ ለክርስቶስ።,These religious practices are only a shadow of what was coming—the body that cast the shadow is Christ. +በመ​ታ​ለ​ልና ራስን ዝቅ በማ​ድ​ረግ ለመ​ላ​እ​ክት አም​ልኮ ትታ​ዘዙ ዘንድ ወድዶ፥ በአ​ላ​የ​ውም በከ​ንቱ የሥ​ጋው ምክር እየ​ተ​መካ የሚ​ያ​ሰ​ን​ፋ​ችሁ አይ​ኑር።,ፈቂዶ በተየውሆ ወበተናሕስዮ ርእስ ከመ ትትአዘዙ ለሕርመተ መላእክት በዘኢርእየ ወይትሜካሕ በከንቱ በምክረ ሥጋሁ።,Don’t let anyone who wants to practice harsh self-denial and worship angels rob you of the prize. They go into detail about what they have seen in visions and have become unjustifiably arrogant by their selfish way of thinking. +ሥጋ ሁሉ ጸንቶ በሚ​ኖ​ር​በት፥ በሥ​ርና በጅ​ማ​ትም በሚ​ስ​ማ​ማ​በት፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በሚ​ያ​ድ​ግ​በ​ትና በሚ​ጸ​ና​በት፥ በሚ​ሞ​ላ​በ​ትም በራስ አይ​ጸ​ናም።,ወኢይጸንዕ በርእስ ዘቦቱ የኀድር ኵሉ ሥጋ ወይትዋደድ በአሥራው ወመሌሊት ወይልህቅ ወይጸንዕ ወይበዝኅ ወይመልእ በእግዚአብሔር።,"They don’t stay connected to the head. The head nourishes and supports the whole body through the joints and ligaments, so the body grows with a growth that is from God." +ከዚህ ዓለም ኑሮ ከክ​ር​ስ​ቶስ ጋር ከሞ​ታ​ችሁ እን​ደ​ገና በዓ​ለም እን​ደ​ሚ​ኖሩ ሰዎች እን​ዴት ትሠ​ራ​ላ​ችሁ?,ወእመ ሞትክሙ ምስለ ክርስቶስ እምንብረተ ዝ ዓለም በእፎ ካዕበ ከመ ዘሕያዋን ውስተ ዓለም ትገብሩ።,"If you died with Christ to the way the world thinks and acts, why do you submit to rules and regulations as though you were living in the world?" +እን​ዴ​ትስ ይህን አት​ዳ​ስስ፥ ይህን አት​ንካ፥ ይህ​ንም አት​ቅ​መስ ይሉ​አ​ች​ኋል?,ወይቤሉክሙ ኢትግሥሥ ወኢትልክፍ ወኢትጥዐም ዘንተ።,“Don’t handle!” “Don’t taste!” “Don’t touch!” +ይህ ሁሉ እንደ ሰው ትእ​ዛ​ዝና ትም​ህ​ርት ለጥ​ፋት ነውና።,እስመ ዝንቱ ኵሉ ለሙስና በከመ ትእዛዘ ሰብእ።,All these things cease to exist when they are used. Such rules are human commandments and teachings. +ይህም ስለ ልብ ትሕ​ት​ናና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ስለ መፍ​ራት፥ ለሥጋ ስለ አለ​ማ​ዘን ጥበ​ብን ይመ​ስ​ላል፤ ነገር ግን ከሥጋ በላይ ነው እንጂ ምንም ክብር የለ​ውም።,ዘያመስልዎ ጥበበ በእንተ ትሕትና ልብ ወፍርሀተ እግዚአብሔር ወኢምሒከ ሥጋ አልቦቱ ክብር ምንተኒ አላ ውእቱ ዘመልዕልተ ሥጋ።,"They look like they are wise with this self-made religion and their self-denial by the harsh treatment of the body, but they are no help against indulging in selfish immoral behavior." +ከክ​ር​ስ​ቶስ ጋር ከተ​ነ​ሣ​ችሁ ክር​ስ​ቶስ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቀኝ ተቀ​ምጦ በአ​ለ​በት በላይ ያለ​ውን ሹ።,ወእመሰ ተንሣእክሙ ምስለ ክርስቶስ ዘላዕሉ ኅሡ ኀበ ሀሎ ክርስቶስ በየማነ እግዚአብሔር ይነብር።,"Therefore, if you were raised with Christ, look for the things that are above where Christ is sitting at God’s right side." +የላ​ይ​ኛ​ውን አስቡ፤ በም​ድር ያለ​ው​ንም አይ​ደ​ለም።,ዘላዕሉ ኀልዩ ወአኮ ዘበምድር።,Think about the things above and not things on earth. +እና​ንተ ፈጽ​ማ​ችሁ ሞታ​ች​ኋ​ልና፤ ሕይ​ወ​ታ​ች​ሁም ከክ​ር​ስ​ቶስ ጋራ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የተ​ሠ​ወ​ረች ናትና።,እስመ ወዳእክሙ ሞትክሙ ወኅብእት ሕይወትክሙ ምስለ ክርስቶስ በኀበ እግዚአብሔር።,"You died, and your life is hidden with Christ in God." +ሕይ​ወ​ታ​ችሁ ክር​ስ​ቶስ በሚ​ገ​ለ​ጥ​በት ጊዜ፥ ያን​ጊዜ ከእ​ርሱ ጋር በፍ​ጹም ክብር ትገ​ለ​ጣ​ላ​ችሁ።,ወአመ ይመጽእ ክርስቶስ ይትዐወቅ ሕይወትክሙ ይእተ አሚረ ታስተርእዩ ምስሌሁ በስብሐት ዐቢይ።,"When Christ, who is your life, is revealed, then you also will be revealed with him in glory." +ምድ​ራዊ ሰው​ነ​ታ​ች​ሁ​ንም ከዝ​ሙ​ትና ከር​ኵ​ሰት፥ ከጥ​ፋ​ትና ከክፉ ምኞት፥ ጣዖት ማም​ለክ ከሆ​ነው ከቅ​ሚ​ያም ግደ​ሉት።,አሙትዎ ለነፍስትክሙ ዘዲበ ምድር እምዝሙት ወርኵስ ወመንሱት ወፍትወት እኪት ወትዕግልት ዘውእቱ አምልኮ ጣዖት።,"So put to death the parts of your life that belong to the earth, such as sexual immorality, moral corruption, lust, evil desire, and greed ." +በእ​ነ​ር​ሱም ምክ​ን​ያት በማ​ይ​ታ​ዘዙ ልጆች ላይ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መቅ​ሠ​ፍት ይመ​ጣል።,ዘበእንቲኣሁ ይመጽእ መቅሠፍተ እግዚአብሔር ላዕለ ውሉድ ���ላውያን።,The wrath of God is coming upon disobedient people because of these things. +እና​ን​ተም ቀድሞ በዚህ ሥራ በነ​በ​ራ​ችሁ ጊዜ የሄ​ዳ​ች​ሁ​በት ነው።,ዘቦቱ ሖርክሙ አንትሙሂ ትካት አመ ሐየውክሙ በዝንቱ ግብር።,"You used to live this way, when you were alive to these things." +አሁ​ንም ቍጣ​ንና ብስ​ጭ​ትን፥ ክፋ​ት​ንና ስድ​ብን፥ የሚ​ያ​ሳ​ፍ​ረ​ው​ንም ነገር ተዉ፤ ከንቱ ነገ​ርም ከአ​ፋ​ችሁ አይ​ውጣ።,ወይእዜሰ ኅድግዋ ለመዓት ወለቍጥዓ ወለእከይ ወለፅርፈት ወለነገረ ኀፍረት ወነገረ ከንቱ ኢይፃእ እምአፉክሙ።,"But now set aside these things, such as anger, rage, malice, slander, and obscene language." +አሮ​ጌ​ውን ሰው ከሥ​ራው ጋር ተዉት እንጂ፤ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ሁን አቷሹ።,ወኢተሐስዉ ቢጸክሙ ዳእሙ ኅድግዎ ለብሉይ ብእሲ ምስለ እኩይ ምግባሩ።,Don’t lie to each other. Take off the old human nature with its practices +ፈጣ​ሪ​ውን ለመ​ም​ሰል በዕ​ው​ቀት የሚ​ታ​ደ​ሰ​ውን አዲ​ሱን ሰው ልበ​ሱት።,ወልበስዎ ለሐዲስ ብእሲ ዘይትሔደስ በአእምሮ አምሳለ ፈጣሪሁ።,"and put on the new nature, which is renewed in knowledge by conforming to the image of the one who created it." +በእ​ርሱ ዘንድ አይ​ሁ​ዳዊ፥ ግሪ​ካ​ዊም፥ የተ​ገ​ዘረ፥ ያል​ተ​ገ​ዘ​ረም፥ አረ​መ​ኔም፥ ባላ​ገ​ርም፥ ቤተ ሰብ​እና አሳ​ዳሪ ማለት የለም ነገር ግን ክር​ስ​ቶስ ለሁሉ በሁ​ሉም ዘንድ ነው።,ዘአልቦ በኀቤሁ አይሁዳዊ ወኢአረማዊ ኢግዙር ወኢቈላፍ ኢሐቃል ወኢሀገሪት ኢነባሪ ወኢአግዓዚ ዘእንበለ በኵሉ ወበኀበ ኵሉ ክርስቶስ።,"In this image there is neither Greek nor Jew, circumcised nor uncircumcised, barbarian, Scythian, slave nor free, but Christ is all things and in all people." +እን​ግ​ዲህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ መረ​ጣ​ቸው ቅዱ​ሳ​ንና ወዳ​ጆች፥ ምሕ​ረ​ት​ንና ርኅ​ራ​ኄን፥ ቸር​ነ​ት​ንና ትሕ​ት​ናን፥ የው​ሀ​ት​ንና ትዕ​ግ​ሥ​ትን ልበ​ሱት።,ልበስዎ እንከ ከመ ኅሩያነ እግዚአብሔር ቅዱሳን ወፍቁራን በምሕረት ወበተሣህሎ ወበኂሩት ወትሑት ልብ በየውሀት ወበትዕግሥት።,"Therefore, as God’s choice, holy and loved, put on compassion, kindness, humility, gentleness, and patience." +ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ች​ሁን ታገ​ሡ​አ​ቸው፤ እርስ በር​ሳ​ችሁ ይቅር ተባ​ባሉ፤ ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ች​ሁን የነ​ቀ​ፋ​ች​ሁ​በ​ትን ሥራ ተዉ፤ ክር​ስ​ቶስ ይቅር እን​ዳ​ላ​ችሁ እና​ን​ተም እን​ዲሁ አድ​ርጉ።,ጹርዎሙ ለቢጽክሙ ወተጻገዉ በበይናቲክሙ ኅድጉ ለቢጽክሙ ዘተሓየስክምዎሙ ከመ ክርስቶስ ጸገወክሙ ከማሁ አንትሙሂ ግበሩ።,"Be tolerant with each other and, if someone has a complaint against anyone, forgive each other. As the Lord forgave you, so also forgive each other." +ከዚ​ህም ሁሉ ጋር ዘወ​ትር ተፋ​ቀሩ፤ የመ​ጨ​ረ​ሻው ማሰ​ሪያ እርሱ ነውና።,ወምስለ ዝንቱ ኵሉ ተፋቀሩ ዘልፈ እስመ ማእሰረ ተፍጻሜቱ ውእቱ።,"And over all these things put on love, which is the perfect bond of unity." +በአ​ንድ አካል የተ​ጠ​ራ​ች​ሁ​ለት የክ​ር​ስ​ቶስ ሰላም በል​ባ​ችሁ ጸንቶ ይኑር፤ ክር​ስ​ቶ​ስ​ንም በማ​መ​ስ​ገን ኑሩ።,ወሰላሙ ለክርስቶስ ይጽናዕ በልብክሙ ዘሎቱ ተጸዋዕክሙ በአሐዱ ሥጋ ወሀልዉ በአኰቴተ ክርስቶስ።,The peace of Christ must control your hearts—a peace into which you were called in one body. And be thankful people. +በጥ​በብ ሁሉ እን​ድ​ት​በ​ለ​ጽጉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል በእ​ና​ንተ ዘንድ ይጽና፤ በመ​ን​ፈ​ስም ራሳ​ች​ሁን አስ​ተ​ምሩ፤ ገሥፁ፤ መዝ​ሙ​ር​ንና ምስ​ጋ​ናን፥ የቅ​ድ​ስና ማሕ​ሌ​ት​ንም በል​ባ​ችሁ በጸጋ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘምሩ።,ወአንብቡ መዝሙረ ወስብሐተ ወማኅሌተ ቅድሳት ወቃለ እግዚአብሔር ይጽናዕ በኀቤክሙ ከመ ትብዐሉ በኵሉ ጥበብ ወመሀሩ ነፍሰክሙ ወገሥጹ በመንፈስ ዘምሩ ለእግዚአብሔር በልብክሙ።,"The word of Christ must live in you richly. Teach and warn each other with all wisdom by singing psalms, hymns, and spiritual songs. Sing to God with gratitude in your hearts." +በቃ​ልም ቢሆን፥ ወይም በሥራ የም​ታ​ደ​ር​ጉ​ትን ሁሉ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ስም አድ​ርጉ፤ ስለ እር​ሱም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አብን አመ​ስ​ግ​ኑት።,ወኵሎ ዘገበርክሙ በስመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ አእኵትዎ ለእግዚአብሔር አብ በእንቲኣሁ።በእንተ ሠሪዐ ቤት,"Whatever you do, whether in speech or action, do it all in the name of the Lord Jesus and give thanks to God the Father through him." +ሚስ​ቶች ሆይ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ደ​ም​ት​ታ​ዘዙ ለባ​ሎ​ቻ​ችሁ ታዘዙ።,ወአንስትኒ ተአዘዛ ለአምታቲክን ከመ ዘለእግዚአብሔር።,"Wives, submit to your husbands in a way that is appropriate in the Lord." +ባሎች ሆይ ሚስ​ቶ​ቻ​ች​ሁን ውደዱ፤ አት​ን​ቀ​ፉ​አ​ቸ​ውም።,ዕደውኒ አፍቅሩ አንስቲያክሙ ወኢትግአዝዎን።,"Husbands, love your wives and don’t be harsh with them." +ልጆች ሆይ ለወ​ላ​ጆ​ቻ​ችሁ በሁሉ ታዘዙ፤ እን​ዲህ ማድ​ረግ ይገ​ባ​ልና፤ ይህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ ያሰ​ኛ​ልና።,ውሉድኒ ተአዘዙ ለአዝማዲክሙ በኵሉ እስመ ከማሁ ርቱዕ ወይሠምር እግዚአብሔር።,"Children, obey your parents in everything, because this pleases the Lord." +አባ​ቶች ሆይ እን​ዳ​ያ​ዝኑ ልጆ​ቻ​ች​ሁን አታ​በ​ሳጩ።,አበውኒ ኢታስተቍጥዑ ውሉደክሙ ከመ ኢይኅዝኑ።,"Parents, don’t provoke your children in a way that ends up discouraging them." +አገ​ል​ጋ​ዮች ሆይ በቅን ልብ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በመ​ፍ​ራት እንጂ ለሰው ደስ እን​ደ​ም​ታ​ሰኙ ለታ​ይታ የም​ት​ገዙ ሳት​ሆኑ፥ በሥጋ ጌቶ​ቻ​ችሁ ለሆኑ በሁሉ ታዘዙ።,ነባሪኒ ተአዘዙ ለአጋእዝትክሙ በስፉሕ ልብ ወአኮ በአድልዎ ለገጸ ሰብእ አላ በፍርሀተ እግዚአብሔር።,"Slaves, obey your masters on earth in everything. Don’t just obey like people pleasers when they are watching. Instead, obey with the single motivation of fearing the Lord." +ለሰው ሳይ​ሆን ለጌታ እን​ደ​ም​ታ​ደ​ርጉ የም​ታ​ደ​ር​ጉ​ትን ሁሉ ከልብ አድ​ር​ጉት።,ተአምሩ ከመ እምኀበ እግዚአብሔር ትትዐሰዩ እስመ ለክርስቶስ ትትቀነዩ።,"Whatever you do, do it from the heart for the Lord and not for people." +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዋጋ​ች​ሁን እን​ደ​ም​ት​ቀ​በሉ ታው​ቃ​ላ​ችሁ፤ ለክ​ር​ስ​ቶስ ትገ​ዛ​ላ​ች​ሁና፤,-,You know that you will receive an inheritance as a reward. You serve the Lord Christ. +የሚ​በ​ድል ግን ፍዳ​ውን ያገ​ኛል፤ እር​ሱም አያ​ደ​ላ​ለ​ትም።,ወዘሰ ዐመፀ ይረክብ ፍዳሁ ወኢያደሉ ሎቱ።,But evildoers will receive their reward for their evil actions. There is no discrimination. +ጌቶች ሆይ፥ ለአ​ገ​ል​ጋ​ዮ​ቻ​ችሁ ትክ​ክ​ለ​ኛ​ውን አድ​ር​ጉ​ላ​ቸው፤ እው​ነ​ት​ንም ፍረዱ፤ በሰ​ማይ ጌታ እን​ዳ​ላ​ችሁ ታው​ቃ​ላ​ች​ሁና።,አጋእዝትኒ ዕሩየ ግበሩ ሎሙ ለነባሪክሙ ወፍትሑ ጽድቀ ተአምሩ ከመ ብክሙ እግዚእ በሰማያት።ጸሎት በእንተ ትምህርተ ወንጌል,"Masters, be just and fair to your slaves, knowing that you yourselves have a master in heaven." +በም​ስ​ጋና እየ​ተ​ጋ​ችሁ ለጸ​ሎት ፅሙ​ዳን ሁኑ።,ወተፀመዱ ለጸሎት እንዘ ትተግሁ በአኰቴት።,Keep on praying and guard your prayers with thanksgiving. +ስለ እርሱ የታ​ሰ​ር​ሁ​ለ​ትን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ምሥ​ጢር እን​ድ​ን​ና​ገር፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የቃ​ሉን በር ይከ​ፍ​ት​ልን ዘንድ ለእ​ኛም ደግሞ ጸል​ዩ​ልን፤ ለም​ኑ​ል​ንም፤,ጸልዩ ወሰአሉ ለነሂ ከመ ያርኁ ለነ እግዚአብሔር አናቅጸ ቃል ከመ ንንግር ምክረ ዘእምኀበ እግዚአብሔር ዘበእንቲኣሁ ተሞቃሕኩ።,"At the same time, pray for us also. Pray that God would open a door for the word so we can preach the secret plan of Christ—which is why I��m in chains." +ልና​ገ​ርም እን​ደ​ሚ​ገ​ባኝ እገ​ል​ጠው ዘንድ ጸል​ዩ​ልኝ።,ከመ እክሥቶ በከመ ይደልወኒ እንግር።,Pray that I might be able to make it as clear as I ought to when I preach. +ዘመ​ኑን እየ​ዋ​ጃ​ችሁ ከሃ​ይ​ማ​ኖት ወደ ተለዩ ሰዎች በማ​ስ​ተ​ዋል ሂዱ።,ሑሩ በልቡና በኀበ ባዕዳን እምሃይማኖት።,"Act wisely toward outsiders, making the most of the opportunity." +ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ እን​ዴት እን​ደ​ም​ት​መ​ልሱ ታውቁ ዘንድ ንግ​ግ​ራ​ችሁ ሁል​ጊዜ በጨው እንደ ተቀ​መመ በጸጋ ይሁን።የመ​ም​ህሩ ዜና በደቀ መዝ​ሙሩ,ወይኩን ነገርክሙ በጸጋ ወቅሱመ በጼው ከመ ታእምሩ ዘትትዋሥኡ ለለአሐዱ አሐዱ።,Your speech should always be gracious and sprinkled with insight so that you may know how to respond to every person. +የተ​ወ​ደደ ወን​ድ​ማ​ች​ንና የታ​መነ አገ​ል​ጋይ፥ በጌታ ሥራም ተባ​ባ​ሪ​ያ​ችን የሆነ ቲኪ​ቆስ የእ​ኔን ዜና ይነ​ግ​ራ​ች​ኋል።,ወኵሎ ዜናየ ይዜንወክሙ ጢኪቆስ እኁነ ምእመን ዘነኀብር ተቀንዮ ዘውእቱ እኁክሙ በእግዚአብሔር።,"Tychicus, our dearly loved brother, faithful minister, and fellow slave in the Lord, will inform you about everything that has happened to me." +ስለ​ዚህ ሥራ ወደ እና​ንተ የላ​ክ​ሁት ዜና​ዬን ታውቁ ዘንድ፥ ልባ​ች​ሁ​ንም ያጽ​ናና ዘንድ ነው።,ዘፈነውክዎ ኀቤክሙ በእንተ ዝንቱ ግብር ከመ ታእምሩ ዜናየ ወያስተፍሥሕክሙ ልበክሙ።,"This is why I sent him to you, so that you’ll know all about us and so he can encourage your hearts." +ወገ​ና​ችሁ ከሆ​ነው ከም​ን​ወ​ደ​ውና ከታ​መ​ነው ወን​ድ​ማ​ችን ከአ​ና​ሲ​ሞስ ጋር፥ እነ​ርሱ ሥራ​ች​ን​ንና ያለ​ን​በ​ትን ያስ​ረ​ዱ​አ​ች​ኋል።ሰላ​ምታ ለደቀ መዛ​ሙ​ርት,ምስለ አናሲሞስ እኁነ ምእመን ዘናፈቅር ዘውእቱ ብእሲ እምኔክሙ ወእሙንቱ ያጤይቁክሙ ግብረነ ወዘሀሎነ ቦቱ።,"I sent him with Onesimus, our faithful and dearly loved brother, who is one of you. They will let you know about everything here." +ከእኔ ጋር የተ​ማ​ረ​ከው አር​ስ​ጥ​ሮ​ኮስ፥ ወደ እና​ንተ በሚ​መጣ ጊዜ ትቀ​በ​ሉት ዘንድ ስለ እርሱ ያዘ​ዝ​ኋ​ችሁ የበ​ር​ና​ባስ የአ​ባቱ ወን​ድም ልጅ ማር​ቆ​ስም፥,አምኁክሙ አርስጥሮኮስ ዘተፄወወ ምስሌየ ወማርቆስ ወልደ እኅወ አቡሁ ለበርናባስ ዘበእንቲኣሁ አዘዝኩክሙ ከመ አመ መጽአ ኀቤክሙ ትትወከፍዎ።,"Aristarchus, my fellow prisoner, says hello to you. So does Mark, Barnabas’ cousin ." +ኢዮ​ስ​ጦስ የተ​ባለ ኢያ​ሱም፥ ከግ​ዙ​ራን ሰዎች ወገን የሚ​ሆኑ እነ​ዚህ ሰላም ይሏ​ች​ኋል። በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት ሥራ ረዳ​ቶች እነ​ዚህ ብቻ ናቸው፤ እነ​ር​ሱም እኔን አጽ​ና​ን​ተ​ው​ኛል።,ወኢያሱ ዘተሰምየ ኢዩስጦስ እለ እምሰብአ ግዝረት ወእሉ ዳእሙ ረድኤትየ በግብረ መንግሥተ እግዚአብሔር ወአስተፍሥሑኒ።,"Jesus, called Justus, also says hello. These are my only fellow workers for God’s kingdom who are Jewish converts. They have been an encouragement to me." +ከእ​ና​ንተ ወገን የሚ​ሆን ኤጳ​ፍ​ራ​ስም ሰላም ይላ​ች​ኋል፥ እርሱ የክ​ር​ስ​ቶስ አገ​ል​ጋይ ነው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሚ​ወ​ደው ነገር ሁሉ ምሉ​ኣ​ንና ፍጹ​ማን እን​ድ​ት​ሆኑ፥ ስለ እና​ንተ ዘወ​ትር ይጸ​ል​ያል፤ ይማ​ል​ዳ​ልም።,አምኀክሙ ኤጳፍራስ ዘእምኀቤክሙ ውእቱ ገብረ ክርስቶስ ወዘልፈ ይጼሊ በእንቲኣክሙ ወይስእል ከመ ትኩኑ ፍጹማነ ወምሉኣነ በኵሉ ሥምረተ እግዚአብሔር።,"Epaphras, who is one of you, says hello. He’s a slave of Christ Jesus who always wrestles for you in prayers so that you will stand firm and be fully mature and complete in the entire will of God." +እጅግ እን​ደ​ሚ​ወ​ዳ​ች​ሁና ስለ እና​ንተ በሎ​ዶ​ቅ​ያና በኢ​ያራ ከተማ ስላ​ሉ​ትም እን​ደ​ሚ​ቈ​ረ​ቈር እኔ ምስ​ክሩ ነኝ።,ወአነ ሰማዕቱ ከመ ፈ��ፋደ ያፈቅረክሙ ወይቴክዝ በእንቲኣክሙ ወለእለ በሎዶቅያ ወሀገረ ኢያራ።,I can vouch for him that he has worked hard for you and for those in Laodicea and Hierapolis. +ወዳ​ጃ​ችን ባለ መድ​ኃ​ኒቱ ሉቃ​ስም ሰላም ብሎ​አ​ች​ኋል፤ ዴማ​ስም ሰላም ይላ​ች​ኋል።,አምኀክሙ ሉቃስ ዐቃቤ ሥራይ ፍቁርነ ወዴማስ።,"Luke, the dearly loved physician, and Demas say hello." +በሎ​ዶ​ቅያ ላሉት ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ንና ለን​ም​ፋን፥ በቤ​ቱም ላለች ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ሰላ​ምታ አቅ​ር​ቡ​ልኝ።,አምኅዎሙ ለአኀዊነ እለ በሎዶቅያ ወንምፋን ወእለ ሀለዉ ቤተ ክርስቲያን።,"Say hello to the brothers and sisters in Laodicea, along with Nympha and the church that meets in her house." +ይህ​ችን መል​እ​ክት እና​ንተ አን​ብ​ባ​ችሁ፥ በቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን ያነ​ብ​ቡ​አት ዘንድ ወደ ሎዶ​ቅያ ላኩ​አት፤ ዳግ​መ​ኛም እና​ንተ ከሎ​ዶ​ቅያ የጻ​ፍ​ኋ​ትን መል​እ​ክት አን​ብ​ቡ​አት።,ወአንቢበክሙ ዛተ መጽሐፈ ፈንውዋ ሎዶቅያ ያንብብዋ በቤተ ክርስቲያን ወካዕበ አንብብዋ አንትሙ ለመልእክት እንተ ጸሐፍኩ እምሎዶቅያ።,"After this letter has been read to you publicly, make sure that the church in Laodicea reads it and that you read the one from Laodicea." +አክ​ር​ጳ​ንም “ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ሾ​ም​ህ​ባ​ትን መል​እ​ክ​ት​ህን እን​ድ​ት​ፈ​ጽ​ማት ተጠ​ን​ቀቅ” በሉት።,ወበልዎ ለአክርጳ ዑቅአ መልእክተከ ዘተሠየምከ እምኀበ እግዚአብሔር ከመ ትፈጽም።,"And tell Archippus, “See to it that you complete the ministry that you received in the Lord.”" +እኔ ጳው​ሎስ በእጄ ጽፌ ሰላም አል​ኋ​ችሁ፤ እስ​ራ​ቴን አስቡ፤ ጸጋ ከእ​ና​ንተ ጋር ይሁን፤ አሜን።በሮሜ ተጽፋ በቲ​ኪ​ቆስ እጅ ወደ ቈላ​ስ​ይስ ሰዎች የተ​ላ​ከ​ችው መል​እ​ክት ተፈ​ጸ​መች።ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ጋና ይሁን። አሜን።,ወአማኅኩክሙ ጽሒፍየ በእዴየ አነ ጳውሎስ ተዘከሩ መዋቅሕትየ ጸጋ ምስሌክሙ አሜን።ተፈጸመ መልእክት ኀበ ሰብአ ቈላስይስ፤ ወተጽሕፈ በሮሜ ወተፈነወ በእደ ጢኪቆስ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,"I, Paul, am writing this greeting personally. Remember that I’m in prison. Grace be with you." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ወን​ጌል ለማ​ስ​ተ​ማር ተለ​ይቶ ከተ​ጠራ ሐዋ​ርያ፥ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ አገ​ል​ጋይ ከሚ​ሆን ከጳ​ው​ሎስ፥,እምጳውሎስ ገብሩ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወሐዋርያ ዘተጸውዐ ወተፈልጠ ለትምህርተ ወንጌለ እግዚአብሔር።,"From Paul, a slave of Christ Jesus, called to be an apostle and set apart for God’s good news." +በነ​ቢ​ያቱ ቃልና በቅ​ዱ​ሳት መጻ​ሕ​ፍት አስ​ቀ​ድሞ በተ​ስፋ ያና​ገ​ረው፥,ዘአቅደመ ነጊረ በአፈ ነቢያቲሁ ወመጻሕፍቲሁ ቅዱሳት።,- +ከዳ​ዊት ዘር ሰው ሆኖ በሥጋ ስለ ተወ​ለደ ስለ ልጁ፥,በእንተ ወልዱ ዘተወልደ ወመጽአ እምዘርዐ ዳዊት በሥጋ ሰብእ።,God promised this good news about his Son ahead of time through his prophets in the holy scriptures. His Son was descended from David. +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ እንደ ሆነ በኀ​ይ​ሉና በመ​ን​ፈስ ቅዱስ፥ ከሙ​ታ​ንም ተለ​ይቶ በመ​ነ​ሣቱ ስለ አሳየ ስለ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ፥,ወአርአየ ከመ ወልደ እግዚአብሔር ውእቱ በኀይሉ ወበመንፈሱ ቅዱስ ከመ ተንሥአ እሙታን ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ።,"He was publicly identified as God’s Son with power through his resurrection from the dead, which was based on the Spirit of holiness. This Son is Jesus Christ our Lord." +በስሙ እን​ዲ​ያ​ምኑ አሕ​ዛ​ብን ልና​ስ​ተ​ምር ሐዋ​ር​ያት ተብ​ለን የተ​ሾ​ም​ን​በ​ትና ጸጋን ያገ​ኘ​ን​በት፥,ዘቦቱ ረከብነ ጸጋ ወተሠየምነ ሐዋርያተ ከመ ናስምዖሙ ለአሕዛብ ወይእመኑ በስሙ።,Through him we have received God’s grace and our appointment to be apostles. This was to bring all Gentiles to faithful obedience for his name’s sake. +እና​ን​ተም ዛሬ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ለማ​መን እንደ ተጠ​ራ​ችሁ።,ከመ አንትሙኒ ይእዜ ኮንክሙ ጽዉዓነ በኢየሱስ ክርስቶስ።በእንተ ጽዉዓን ወበእንተ ሃይማኖቶሙ,You who are called by Jesus Christ are also included among these Gentiles. +በሮሜ ላላ​ችሁ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሚ​ወ​ዳ​ችሁ፥ ለመ​ረ​ጣ​ች​ሁና ላከ​በ​ራ​ችሁ ሁሉ፥ ከአ​ባ​ታ​ችን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ ከጌ​ታ​ችን ከኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ሰላ​ምና ጸጋ ለእ​ና​ንተ ይሁን።,ለኵሎሙ እለ ሀለዉ ብሔረ ሮሜ ፍቁራኒሁ ለእግዚአብሔር ወኅሩያኒሁ ወቅዱሳኒሁ ሰላም ለክሙ ወጸጋ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,To those in Rome who are dearly loved by God and called to be God’s people.Grace to you and peace from God our Father and the Lord Jesus Christ.Thanksgiving and Paul’s plans to visit +አስ​ቀ​ድሜ ስለ ሁላ​ችሁ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ግ​ነ​ዋ​ለሁ፤ ማመ​ና​ችሁ በዓ​ለም ሁሉ ተሰ​ም​ታ​ለ​ችና።,አቀድም አእኵቶቶ ለእግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ በእንተ ኵልክሙ እስመ ተሰምዐት ሃይማኖትክሙ ውስተ ኵሉ ዓለም።,"First of all, I thank my God through Jesus Christ for all of you, because the news about your faithfulness is being spread throughout the whole world." +ባለ​ማ​ቋ​ረጥ በም​ጸ​ል​የው ጸሎት እን​ደ​ማ​ስ​ባ​ችሁ ልጁ በአ​ስ​ተ​ማ​ረው ወን​ጌል በፍ​ጹም ልቡ​ናዬ የማ​መ​ል​ከው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ክሬ ነው።,ወእግዚአብሔር ሰማዕትየ ዘኪያሁ አመልክ በኵሉ መንፈስየ ወበትምህርተ ወልዱ ከመ እዜከረክሙ በጸሎትየ ዘልፈ።,"I serve God in my spirit by preaching the good news about God’s Son, and God is my witness that I continually mention you" +ወደ እና​ንተ እመጣ ዘን​ድም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በፈ​ቃዱ መን​ገ​ዴን ያቃ​ና​ልኝ ዘንድ ዘወ​ትር እጸ​ል​ያ​ለሁ።,ወእስእል ከመ ይሠርሐኒ እግዚአብሔር በፈቃዱ እምጻእ ኀቤክሙ።,"in all my prayers. I’m always asking that somehow, by God’s will, I might succeed in visiting you at last." +ትጸኑ ዘንድ የመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስን ስጦታ እን​ድ​ታ​ገኙ ላያ​ችሁ እወ​ዳ​ለ​ሁና፤,እስመ እፈቅድ እርአይክሙ ወከመ ትርከቡ ጸጋሁ ለመንፈስ ቅዱስ በእንተዝ ከመ ይትፈሣሕ ልብክሙ እስመ ኀበርክሙ አሚነ ምስሌየ።በእንተ ጻሕቀ መምህራን ወዕሴቶሙ,I really want to see you to pass along some spiritual gift to you so that you can be strengthened. +ይህ​ንም ማለቴ በመ​ካ​ከ​ላ​ችን ባለች በእ​ና​ን​ተና በእኔ እም​ነት አብ​ረን በእ​ና​ንተ እን​ድ​ን​ጽ​ናና ነው።,ወእፈቅድ ባሕቱ ታእምሩ አኀዊነ ከመ ዘልፈ እፈቅድ እምጻእ ኀቤክሙ ወይሰአነኒ እስከ ይእዜ።,"What I mean is that we can mutually encourage each other while I am with you. We can be encouraged by the faithfulness we find in each other, both your faithfulness and mine." +ነገር ግን ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ በሌ​ሎች አሕ​ዛብ እንደ ሆነ በእ​ና​ን​ተም ዋጋ​ዬን አገኝ ዘንድ ሁል​ጊዜ ወደ እና​ንተ ልመጣ እንደ ወደ​ድሁ፥ እስከ ዛሬ ድረ​ስም እንደ ተሳ​ነኝ ልታ​ውቁ እወ​ድ​ዳ​ለሁ።,ወለእመኒቦ ከመ እርከብ ዕሴትየ በላዕሌክሙ ከመ በላዕለ አሕዛብኒ።,"I want you to know, brothers and sisters, that I planned to visit you many times, although I have been prevented from coming until now. I want to harvest some fruit among you, just as I have done among the other Gentiles." +ለአ​ረ​ማ​ው​ያ​ንና ላል​ተ​ማሩ፥ ለጥ​በ​በ​ኞ​ችና ለማ​ያ​ስ​ተ​ው​ሉም ሁሉ አስ​ተ​ምር ዘንድ ዕዳ አለ​ብኝ።,ወበላዕለ አረሚኒ ወበላዕለ ሐቃልኒ ወለጠቢባንኒ ወለአብዳንኒ እስመ ይደልወኒ ለኵሉ ሰብእ እምሀር።,"I have a responsibility both to Greeks and to those who don’t speak Greek, both to the wise and to the foolish.God’s righteousness is revealed" +ይል​ቁ​ንም በሮሜ ላላ​ችሁ ለእ​ና​ንተ ወን​ጌ​ልን ላስ​ተ​ም​ራ​ችሁ እተ​ጋ​ለሁ።,ወዓዲ ፈድፋደ እጽሕቅ ለክሙ ለእለ ብሔረ ሮሜ እምሀርክሙ።,That’s why I’m ready to preach the gospel also to you who are in Rome. +ወን​ጌ​ልን ለማ​ስ​ተ​ማር አላ​ፍ​ር​ምና፤ አስ​ቀ​ድሞ አይ​ሁ​ዳ​ዊን፥ ደግ​ሞም አረ​ማ​ዊን፥ የሚ​ያ​ም​ኑ​በ​ትን ሁሉ የሚ​ያ​ድ​ና​ቸው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ኀይሉ ነውና።,እስመ ኢየኀፍር ምህሮ ወንጌሉ እስመ ኀይሉ ለእግዚአብሔር ውእቱ ዘያሐይዎሙ ለኵሎሙ እለ የአምኑ ቦቱ ለአይሁዳዊ ቀዳማዊ ወለአረማዊኒ ደኃራዊ።,"I’m not ashamed of the gospel: it is God’s own power for salvation to all who have faith in God, to the Jew first and also to the Greek." +“ጻድቅ በእ​ም​ነት ይኖ​ራል” ብሎ መጽ​ሐፍ እንደ ተና​ገረ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጽድቅ ከእ​ም​ነት ወደ እም​ነት በእ​ርሱ ይገ​ለ​ጣ​ልና።በኃ​ጥ​ኣን ላይ ስለ​ሚ​መ​ጣው መቅ​ሠ​ፍት,ወቦቱ ያስተርኢ ጽድቀ እግዚአብሔር ወርትዑ እስመ ያጸድቆሙ ለእለ የአምኑ ቦቱ በአሚን እስመ ከማሁ ይብል መጽሐፍ «ጻድቅአ በአሚን የሐዩ።»በእንተ መቅሠፍት ዘይመጽእ ላዕለ ኃጥኣን,"God’s righteousness is being revealed in the gospel, from faithfulness for faith, as it is written, “The righteous person will live by faith.”Gentiles are without excuse" +እው​ነ​ትን ዐው​ቀው በክ​ፋ​ታ​ቸው በሚ​ለ​ው​ጡ​አት በዐ​መ​ፀ​ና​ውና በኀ​ጢ​አ​ተ​ናው ሰው ሁሉ ላይ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መቅ​ሠ​ፍት ከሰ​ማይ ይመ​ጣል።,ወይመጽእ መቅሠፍተ እግዚአብሔር እምሰማይ ላዕለ ኵሉ ሰብእ ኃጥእ ወዐማፂ እለ የአምርዋ ለጽድቅ ወይመይጥዋ በዓመፃሆሙ።,God’s wrath is being revealed from heaven against all the ungodly behavior and the injustice of human beings who silence the truth with injustice. +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ ገለ​ጠ​ላ​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ማወቅ በእ​ነ​ርሱ ዘንድ ግልጥ ነውና።,እስመ አእምሮ እግዚአብሔር ክሡት በኀቤሆሙ ወአርአየ እግዚአብሔር ላዕሌሆሙ።,This is because what is known about God should be plain to them because God made it plain to them. +የማ​ይ​ታ​የው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባሕ​ርይ እር​ሱም የዘ​ለ​ዓ​ለም ኀይ​ሉና ጌት​ነቱ ከዓ​ለም ፍጥ​ረት ጀምሮ የፈ​ጠ​ረ​ውን ፍጥ​ረት በማ​ሰ​ብና በመ​መ​ር​መር ይታ​ወ​ቃል፤ መልስ የሚ​ሰ​ጡ​በ​ትን ምክ​ን​ያት እን​ዳ​ያ​ገኙ።,ወዘኢያስተርኢ እግዚአብሔር እምፍጥረተ ዓለም ይትዐወቅ በፍጥረቱ በኀልዮ ወበአእምሮ ወከመዝ ይትአመር ኀይሉ ወመለኮቱ ዘለዓለም ከመ ኢይርከቡ በዘይትዋሥኡ።,"Ever since the creation of the world, God’s invisible qualities—God’s eternal power and divine nature—have been clearly seen, because they are understood through the things God has made. So humans are without excuse." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሲያ​ው​ቁት እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ነቱ አላ​ከ​በ​ሩ​ትም፤ አላ​መ​ሰ​ገ​ኑ​ት​ምም፤ ነገር ግን ካዱት፤ በአ​ሳ​ባ​ቸ​ውም ረከሱ፤ ልቡ​ና​ቸ​ውም ባለ​ማ​ወቅ ጨለመ።,እስመ እንዘ የአምርዎ ለእግዚአብሔር አኮ ከመ እግዚአብሔር ዘአእኰትዎ ወሰብሕዎ ዘእንበለ ዘሐሰውዎ ወረኵሱ በኅሊናሆሙ ወተጸለለ ልቦሙ።,"Although they knew God, they didn’t honor God as God or thank him. Instead, their reasoning became pointless, and their foolish hearts were darkened." +ጥበ​በ​ኞች ነን ሲሉ አላ​ዋ​ቆች ሆኑ።,ወእንዘ ይፈቅዱ ይጥብቡ አብዱ።,"While they were claiming to be wise, they made fools of themselves." +የማ​ይ​ሞ​ተ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ክብር በሚ​ሞት ሰውና በዎ​ፎች፥ አራት እግር ባላ​ቸ​ውም፥ በሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀ​ሱ​ትም መልክ መስ​ለው ለወጡ።,እስመ ወለጡ ስብሐቲሁ ለእግዚአብሔር ዘኢይመውት ወአምሳለ ርእየተ ሰብእ መዋቲ ረሰዩ ወከመ እንስሳ ወከመ አራዊት ወከመ አዕዋፍ።,"They exchanged the glory of the immortal God for images that look like mortal humans: birds, animals, and reptiles." +ስለ​ዚ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እርስ በር​ሳ​ቸው ሥጋ​ቸ​ውን ሊያ​ዋ​ርዱ በል​ባ​ቸው ፍት​ወት ወደ ርኵ​ሰት አሳ​ልፎ ተዋ​ቸው።,ወበእንተዝ አግብኦሙ ወኀደጎሙ ከመ ያርኵሱ ርእሶሙ ለሊሆሙ ወያኅሥሩ ነፍስቶሙ።,"So God abandoned them to their hearts’ desires, which led to the moral corruption of degrading their own bodies with each other." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እው​ነት ሐሰት አድ​ር​ገ​ዋ​ታ​ልና፤ ተዋ​ር​ደ​ውም ፍጥ​ረ​ቱን አም​ል​ከ​ዋ​ልና፤ ሁሉን የፈ​ጠ​ረ​ውን ግን ተዉት፤ እር​ሱም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ቡሩክ አም​ላክ ነው፤ አሜን።,እስመ ሐሰተ ረሰይዎ ለጽድቀ እግዚአብሔር ወአምለኩ ወተፀአፅኡ ተግባሮ ወኀደግዎ ለፈጣሬ ኵሉ ዘውእቱ አምላክ ቡሩክ ለዓለመ ዓለም አሜን።,"They traded God’s truth for a lie, and they worshipped and served the creation instead of the creator, who is blessed forever. Amen." +ስለ​ዚ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክፉ መቅ​ሠ​ፍ​ትን አመ​ጣ​ባ​ቸው፤ ሴቶ​ቻ​ቸ​ውም ለባ​ሕ​ር​ያ​ቸው የሚ​ገ​ባ​ውን ትተው ለባ​ሕ​ር​ያ​ቸው የማ​ይ​ገ​ባ​ውን ሠሩ።,ወበእንተዝ ወሀቦሙ እግዚአብሔር መቅሠፍተ እኩየ ወአንስቲያሆሙኒ ኀደጋ ፍጥረቶን ወተመሰላ በዘኢኮነ ፍጥረቶን።,That’s why God abandoned them to degrading lust. Their females traded natural sexual relations for unnatural sexual relations. +ወን​ዶ​ችም እን​ዲሁ ለባ​ሕ​ር​ያ​ቸው የሚ​ገ​ባ​ውን ሴቶ​ችን ትተው በፍ​ት​ወት ተቃ​ጠሉ፤ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም እየ​ተ​መ​ላ​ለሱ፥ ወን​ዶች በወ​ን​ዶች ላይ የሚ​ያ​ዋ​ር​ዳ​ቸ​ውን ነውር ሠሩ፤ ነገር ግን ፍዳ​ቸ​ውን ያገ​ናሉ፤ ፍዳ​ቸ​ውም በራ​ሳ​ቸው ይመ​ለ​ሳል።,ወከማሁ ዕደዊሆሙኒ ኀደጉ አንስቲያሆሙ ወነዱ በፍትወቶሙ ወገብኡ በበይናቲሆሙ ብእሲ ላዕለ ብእሲ ኀሣሮሙ ገብሩ ወባሕቱ ይረክቡ ፍዳሆሙ ወይገብእ ጌጋዮሙ ዲበ ርእሶሙ።,"Also, in the same way, the males traded natural sexual relations with females, and burned with lust for each other. Males performed shameful actions with males, and they were paid back with the penalty they deserved for their mistake in their own bodies." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ለማ​ወቅ ባል​ወ​ደዱ መጠን እን​ዲሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይህን የማ​ይ​ገ​ባ​ውን ይሠሩ ዘንድ ሰነፍ አእ​ም​ሮን ሰጣ​ቸው።,ወበከመ ኢኀለይዎ ለእግዚአብሔር በልቦሙ ከማሁ እግዚአብሔርኒ ወሀቦሙ ልበ እበድ ከመ ይግበሩ ዘንተ ዘኢይደሉ።,"Since they didn’t think it was worthwhile to acknowledge God, God abandoned them to a defective mind to do inappropriate things." +እነ​ር​ሱም ዐመ​ፅን ሁሉ፥ ክፋ​ት​ንም፥ ምኞ​ት​ንም፥ ቅሚ​ያ​ንም፥ ቅና​ት​ንም የተ​መሉ ናቸው፤ ምቀ​ኞች፥ ነፍሰ ገዳ​ዮች፥ ከዳ​ተ​ኞች፥ ተን​ኰ​ለ​ኞች፥ ኩሩ​ዎች፥ ጠባ​ያ​ቸ​ው​ንና ግብ​ራ​ቸ​ው​ንም ያከፉ ናቸው።,እንዘ እሙንቱ ጽጉባነ ኵሉ ዓመፃ ወእከይ ወጹግ ወትዕግልት ወጽጉባነ ቅንአት ሐማምያን ቀታልያን ጕሕላውያን መስተመይናን ዝኁራን እኩያነ ልማድ ወግዕዝ።,"So they were filled with all injustice, wicked behavior, greed, and evil behavior. They are full of jealousy, murder, fighting, deception, and malice. They are gossips," +ሐሜ​ተ​ኞች፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የሚ​ጠሉ፥ ተሳ​ዳ​ቢ​ዎች፥ ትዕ​ቢ​ተ​ኞች፥ ትም​ክ​ሕ​ተ​ኞች፥ ክፋ​ትን የሚ​ፈ​ላ​ለጉ፥ ለወ​ላ​ጆ​ቻ​ቸ​ውም የማ​ይ​ታ​ዘዙ ናቸው።,ሐማይያን መስተሣልቃን መስተሐብባን ዕቡያን ዝሉፋን ዐላውያን ሐሳውያን ጸላእያነ እግዚእ ሥሑጻን።,"they slander people, and they hate God. They are rude and proud, and they brag. They invent ways to be evil, and they are disobedient to their parents." +የማ​ያ​ስ​ተ​ውሉ፥ ዝን​ጉ​ዎች፥ ፍቅ​ርም፥ ምሕ​ረ​ትም የሌ​ላ​ቸው ናቸው።,አብዳን ወዝንጉዓን ��መስተኃሥሣን ለእከይ ወአልቦሙ ምሕረት።,"They are without understanding, disloyal, without affection, and without mercy." +ይህን እን​ዲህ ላደ​ረገ ሞት እን​ደ​ሚ​ገ​ባው እነ​ርሱ ራሳ​ቸው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፍርድ እያ​ወቁ፥ እነ​ርሱ ብቻ የሚ​ያ​ደ​ር​ጉት አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን ሌላ​ውን ያነ​ሣ​ሡ​ታል፤ ያሠ​ሩ​ታ​ልም።,እንዘ ለሊሆሙ የአምሩ ኵነኔሁ ለእግዚአብሔር ከመ ይደልዎ ሞት ለዘገብረ ዘንተ ከመዝ አኮ ባሕቲቶሙ ዘይገብርዎ ዓዲ ለባዕድኒ ይዌሕክዎ ያግብእዎ።,"Though they know God’s decision that those who persist in such practices deserve death, they not only keep doing these things but also approve others who practice them." +ወን​ድ​ሞች፥ የእ​ኔስ የልቤ ምኞት፥ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የማ​ቀ​ር​በው ጸሎ​ትም እስ​ራ​ኤል እን​ዲ​ድኑ ነው።,አኀውየ ሊተሰኬ ፈቃደ ልብየኒ ወጸሎትየኒ ከመ ይሕየዉ ኵሉ እስራኤል።,"Brothers and sisters, my heart’s desire is for Israel’s salvation. That’s my prayer to God for them." +ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲ​ቀኑ ምስ​ክ​ራ​ቸው እኔ ነኝና፤ ነገር ግን ዐው​ቀው አይ​ደ​ለም።,እስመ አነ ማሕተቶሙ ከመ ይቅንኡ ለእግዚአብሔር ወአኮሰ በአእምሮቶሙ።,"I can vouch for them: they are enthusiastic about God. However, it isn’t informed by knowledge." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ጽድቅ አያ​ው​ቁ​አ​ት​ምና በራ​ሳ​ቸ​ውም ጽድቅ ጸን​ተው ሊኖሩ ወደዱ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጽድቅ ግን መገ​ዛት ተሳ​ና​ቸው።,እስመ ኢየአምርዋ ለጽድቀ እግዚአብሔር ወፈቀዱ በጽድቀ ርእሶሙ ይቁሙ ወለጽድቀ እግዚአብሔርሰ ስእኑ ገንየ።,"They don’t submit to God’s righteousness because they don’t understand his righteousness, and they try to establish their own righteousness." +የኦ​ሪት ጽድቅ ፍጻ​ሜስ ለሚ​ያ​ም​ኑ​በት ሁሉ በክ​ር​ስ​ቶስ ማመን ነው።,ወማኅለቅቱሰ ለጽድቀ ኦሪት አሚን በክርስቶስ ውእቱ ለኵሎሙ እለ የአምኑ ቦቱ።,"Christ is the goal of the Law, which leads to righteousness for all who have faith in God." +ሙሴም “የኦ​ሪ​ትን ጽድቅ መሥ​ራ​ትን የፈ​ጸመ ሁሉ በእ​ርሱ ይጸ​ድ​ቅ​በ​ታል” አለ።,ወሙሴሂ ይቤ ኵሉ ዘፈጸመ ገቢረ ሕገገ ኦሪት ይጸድቅ ቦቱ።,Moses writes about the righteousness that comes from the Law: “The person who does these things will live by them.” +የእ​ም​ነት ጽድቅ ግን እን​ዲህ ይላል፥ “በል​ብህ ወደ ሰማይ ማን ይወ​ጣል?” አት​በል፤ ከሰ​ማይ የወ​ረ​ደው ክር​ስ​ቶስ ነው።,ወጽድቀ አሚንሰ ከመዝ ይብል ኢትበል በልብከ መኑ የዐርግ ሰማየ ክርስቶስ ውእቱ ዘወረደ እምሰማይ።,"But the righteousness that comes from faith talks like this: “Don’t say in your heart”, “Who will go up into heaven?”" +“ወደ ጥል​ቁም ማን ይወ​ር​ዳል?” አት​በል፤ ከሙ​ታን ተለ​ይቶ የተ​ነ​ሣው ክር​ስ​ቶስ ነው።,ወመኑ ይወርድ ውስተ ቀላይ ክርስቶስ ውእቱ ዘተንሥአ እሙታን።,or “Who will go down into the region below?” . +መጽ​ሐፍ እን​ዲሁ፥ “ቃል ለል​ብ​ህም ለአ​ፍ​ህም ቀር​ቦ​ል​ሃል ይል የለ​ምን?” ይህም የም​ን​ሰ​ብ​ከው የእ​ም​ነት ቃል ነው።,አኮኑ ከማሁ ይቤ መጽሐፍ ቅሩብ ለከ ቃል ውስተ አፉከ ወውስተ ልብከ ወዝ ውእቱ ቃል ዘእሜህረክሙ።,"But what does it say? “The word is near you, in your mouth and in your heart” ." +ኢየ​ሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአ​ፍህ ብት​መ​ሰ​ክር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከሙ​ታን ለይቶ እንደ አስ​ነ​ሣው በል​ብህ ብታ​ምን ትድ​ና​ለህ።,እምከመ ተአምን በአፉከ ከመ ክርስቶስ ውእቱ እግዚእ ወተአምን በልብከ ከመ አንሥኦ እግዚአብሔር እምዉታን ተሐዩ።,"Because if you confess with your mouth “Jesus is Lord” and in your heart you have faith that God raised him from the dead, you will be saved." +በልቡ የሚ​ያ​ምን ይጸ​ድ​ቃ​ልና፤ በአ​ፉም የሚ​መ​ሰ​ክር ይድ​ና​ልና።,ወልብኒ ዘየአምን ቦቱ ይጸድቅ ወአፍኒ ዘየአምን ቦቱ የሐዩ።,"Trusting with the heart leads to righteousness, and confessing with the mouth leads to salvation." +መጽ​ሐፍ፥ “የሚ​ያ​ም​ን​በት ሁሉ አያ​ፍ​ርም” ብሎ​አል።,ወይቤ መጽሐፍ «ኵሉ ዘየአምን ቦቱ የሐዩ።»,"The scripture says, “All who have faith in him won’t be put to shame”." +አይ​ሁ​ዳ​ዊ​ንና አረ​ማ​ዊን አል​ለ​የም፤ አንዱ ጌታ የሁሉ ጌታ ነውና፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባለ​ጸጋ ስለ​ሆነ ለለ​መ​ነው ሁሉ ይበ​ቃ​ልና።,ኢፈለጠ ወኢሌለየ አይሁዳዌ ወአረማዌ እስመ ባዕል እግዚአብሔር ወየአክል ለኵሉ ዘጸውዖ።,"There is no distinction between Jew and Greek, because the same Lord is Lord of all, who gives richly to all who call on him." +“የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ስም የሚ​ጠራ ሁሉ ይድ​ናል።”,«እስመ ኵሉ ዘጸውዐ ስመ እግዚአብሔር የሐዩ።»በእንተ እለ ይጼውዑ ስመ እግዚአብሔር,“All who call on the Lord’s name will be saved.” +ነገር ግን ያላ​መ​ኑ​በ​ትን እን​ዴት ይጠ​ሩ​ታል? ባል​ሰ​ሙ​ትስ እን​ዴት ያም​ናሉ? ያለ ሰባ​ኪስ እን​ዴት ይሰ​ማሉ?,ወባሕቱ እፎ ይጼውዕዎ እንዘ ኢየአምኑ ቦቱ ወእፎ የአምኑ በዘኢሰምዑ።,So how can they call on someone they don’t have faith in? And how can they have faith in someone they haven’t heard of? And how can they hear without a preacher? +“መል​ካ​ሙን የም​ሥ​ራች የሚ​ያ​ወሩ እግ​ሮ​ቻ​ቸው እን​ዴት ያማሩ ናቸው?” ተብሎ እንደ ተጻፈ ካል​ተ​ላኩ እን​ዴት ይሰ​ብ​ካሉ?,ወእፎኑ ይሰምዑ ዘኢሰበኩ ሎሙ ወእፎኑ ይሰብኩ ሎሙ ዘኢተፈነወ ሐዋርያ ኀቤሆሙ በከመ ይቤ መጽሐፍ «ሠናይ እገሪሆሙ ለእለ ይዜንዉ ሠናየ ዜና።»,"And how can they preach unless they are sent? As it is written, “How beautiful are the feet of those who announce the good news.”" +ነገር ግን ሁሉም የወ​ን​ጌ​ልን ትም​ህ​ርት የሰሙ አይ​ደ​ለም፤ ኢሳ​ይ​ያ​ስም፥ “አቤቱ፥ ምስ​ክ​ር​ነ​ታ​ች​ን​ንስ ማን አመነ? የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርስ ክንዱ ለማን ተገ​ለጠ?” ብሎ​አ​ልና።,ወባሕቱ አኮ ኵሎሙ ዘሰምዑ ትምህርተ ወንጌል አኮኑ ኢሳይያስኒ ይቤ «እግዚኦ መኑ የአምነነ ቃለነ ወስምዐነ ወለመኑ ተከሥተ መዝራዕቱ ለእግዚአብሔር።»,"But everyone hasn’t obeyed the good news. As Isaiah says, “Lord, who has had faith in our message?”" +ማመን ከመ​ስ​ማት ነው፤ መስ​ማ​ትም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ነው።,ወአሚንሰ እምሰሚዕ ወእምሰሚዕ አሚን በቃለ እግዚአብሔር ክርስቶስ።,"So, faith comes from listening, but it’s listening by means of Christ’s message." +ነገር ግን እን​ዲህ እላ​ለሁ፤ በውኑ እስ​ራ​ኤል ብቻ አል​ሰ​ሙ​ምን? መጽ​ሐፍ “ነገ​ራ​ቸው በም​ድር ሁሉ ተሰማ፤ ቃላ​ቸ​ውም እስከ ዓለም ዳርቻ ደረሰ” ብሎ የለ​ምን?,ወባሕቱ እብል ቦኑ ኢሰምዑ እስራኤል አኮኑ ይቤ መጽሐፍ «ውስተ ኵሉ ምድር ወፅአ ነገሮሙ ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ።»,"But I ask you, didn’t they hear it? Definitely! “Their voice has gone out into the entire earth, and their message has gone out to the corners of the inhabited world.”" +እስ​ራ​ኤል ብቻ አል​ሰ​ሙ​ምን? ሙሴስ አስ​ቀ​ድሞ እን​ዲህ ብሎ​አ​ቸው የለ​ምን? “እኔ በማ​ያ​ስ​ተ​ውሉ ወገ​ኖች አስ​ቀ​ና​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ወገን ባል​ሆ​ነ​ውም አስ​ቈ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ።”,እስራኤልኑ ዳእሙ ኢሰምዑ አኮኑ ሙሴሂ አቅደመ ብሂሎቶሙ «አነ አቀንኦሙ ለሕዝብ በዘኢይሌብዉ ወአምዕዖሙ በዘኢኮነ ሕዝብ።»,"But I ask you again, didn’t Israel understand? First, Moses says, “I will make you jealous of those who aren’t a people, of a people without understanding.”" +ኢሳ​ይ​ያ​ስም ደፍሮ፥ “ለአ​ል​ፈ​ለ​ጉኝ ተገ​ኘሁ፤ ለአ​ል​ጠ​የ​ቁ​ኝም ተገ​ለ​ጥ​ሁ​ላ​ቸው” ብሏል።,ኢሳይያስኒ ተሀቢሎ ይቤ «ረከቡኒ እለ ኢኀሠሡኒ ወአስተርአይክዎሙ ለእለ ኢተስእሉኒ።»,"And Isaiah even dares to say, “I was found by those who didn’t look for me; I revealed myself to those who didn’t ask for me.”" +ለእ​ስ​ራ​ኤል ግን “ሁል​ጊዜ ከዳ​ተ​ኞ​ችና ወን​ጀ​ለ​ኞች ወደ​ሆ​ኑት ሕዝብ እጄን ዘረ​ጋሁ” ብሎ​አል።,ወለእስራኤልሰ ይቤሎሙ «ኵሎ ዕለተ አነሥእ እደውየ ኀበ ሕዝብ ዐላውያን ወከሓድያን።»,"But he says about Israel, “All day long I stretched out my hands to a disobedient and contrary people.”" +እን​ግ​ዲህ እላ​ለሁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕዝ​ቡን ጣላ​ቸ​ውን? አይ​ደ​ለም፤ እኔ ደግሞ ከአ​ብ​ር​ሃም ዘር ከብ​ን​ያም ወገን የሆ​ንሁ እስ​ራ​ኤ​ላዊ ነኝ።,እብል እንከ ገደፎሙኑ እግዚአብሔር ለሕዝቡ ሐሰ አኮኑ አነ እስራኤላዊ አነ ዘርዐ አርብሃም እምሕዝበ ብንያም።,"So I ask you, has God rejected his people? Absolutely not! I’m an Israelite, a descendant of Abraham, from the tribe of Benjamin." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አስ​ቀ​ድሞ ያወ​ቃ​ቸ​ውን ሕዝ​ቡን አል​ጣ​ላ​ቸ​ውም፤ ኤል​ያስ እስ​ራ​ኤ​ልን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ሲል በከ​ሰ​ሳ​ቸው ጊዜ መጽ​ሐፍ ያለ​ውን አታ​ው​ቁ​ምን?,ኢገደፈ እግዚአብሔር ሕዝቦ ዘአቅደመ አእምሮ ኢተአምሩኑ ዘይቤ ኤልያስ አመ ሰከዮሙ ለእስራኤል ኀበ እግዚአብሔር እንዘ ይብል።,"God hasn’t rejected his people, whom he knew in advance. Or don’t you know what the scripture says in the case of Elijah, when he pleads with God against Israel?" +“አቤቱ፥ ነቢ​ያ​ት​ህን ገደሉ፤ መሠ​ዊ​ያ​ዎ​ች​ህ​ንም አፈ​ረሱ፤ እኔም ብቻ​ዬን ቀረሁ፤ ነፍ​ሴ​ንም ይሿ​ታል።”,«እግዚኦ ነቢያቲከኒ ቀተሉ ወምሥዋዒከኒ ነሠቱ ወአነ ባሕቲትየ ተረፍኩ ወየኀሥሥዋ ለነፍስየ።»,"Lord, “they have killed your prophets, and they have torn down your altars. I’m the only one left, and they are trying to take my life.”" +የተ​ገ​ለ​ጠ​ለ​ትስ ምን አለው? “ለጣ​ዖት ያል​ሰ​ገዱ ሰባት ሺህ ሰዎች ለእኔ አስ​ቀ​ር​ቻ​ለሁ።”,ወምንተ ይቤሎ ዘአስተርአዮ «አትረፍኩ ሊተ ሰብዓ ምእተ ብእሴ እለ ኢያምለክዎ ለበዓል።»,But what is God’s reply to him? “I have kept for myself seven thousand people who haven’t bowed their knees to Baal.” +እን​ዲ​ሁም ዛሬ በዚህ ዘመን በጸጋ የተ​መ​ረ​ጡና በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያመኑ ቅሬ​ታ​ዎች አሉ።,ከማሁኬ ዮምኒ በዝ መዋዕል እምእለ ኮኑ ኅሬ በጸጋ እለ ተርፉ አምኑ በእግዚአብሔር።በእንተ ኅሬ,So also in the present time there is a remaining group by the choice of God’s grace. +በጸጋ ከጸ​ደቁ ግን በሥ​ራ​ቸው አይ​ደ​ለማ፤ በሥ​ራም የሚ​ጸ​ድቁ ከሆነ ጸጋ ጸጋ አይ​ባ​ልም።,ወእመሰኬ በጸጋ ጸድቁ ኢኮነኬ በጽድቀ ምግባሮሙ ወእመ አኮሰ ጸጋ ኢይከውን ጸጋ ለእመ በምግባር ይጸድቁ።,"But if it is by grace, it isn’t by what’s done anymore. If it were, God’s grace wouldn’t be grace." +እን​ግ​ዲህ ምን​ድን ነው? እስ​ራ​ኤል የፈ​ለ​ገ​ውን አላ​ገ​ኘም። የተ​መ​ረ​ጠው ግን አግ​ኝ​ቶ​አል፤ የቀ​ሩ​ትም ታወሩ።,ምንተ እንከ የኀሥሥ እስራኤል ዘዘንተ ኢያድምዐ ወኅሬሰ አድምዐ ወእለሰ ተርፉ ዖሩ።,"So what? Israel didn’t find what it was looking for. Those who were chosen found it, but the others were resistant." +መጽ​ሐፍ እን​ዳለ፥ “እስከ ዛሬ ድረስ በዐ​ይ​ና​ቸው እን​ዳ​ያዩ በጆ​ሮ​አ​ቸ​ውም እን​ዳ​ይ​ሰሙ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ደን​ዛዛ አእ​ም​ሮን ሰጣ​ቸው።”,በከመ ይቤ መጽሐፍ «ወሀቦሙ እግዚአብሔር መንፈሰ ድንዙዘ ከመ ኢይነጽሩ በአዕይንቲሆሙ ወኢይርአዩ ወኢይስምዑ በእዘኒሆሙ እስከ ዮም።»,"As it is written, “God gave them a dull spirit, so that their eyes would not see and their ears not hear, right up until the present day.”" +ዳዊ​ትም እን​ዲህ ብሎ​አል፥ “ማዕ​ዳ​ቸው በፊ​ታ​ቸው ወጥ​መ​ድና አሽ​ክላ፥ መሰ​ና​ከ​ያና ፍዳም ትሁ​ን​ባ​ቸው።,ዳዊትኒ ይቤ «ለትኩኖሙ ማእዶሙ መሥገርተ በቅድሜሆሙ ለፍዳሆሙ ወለዕቅፍቶሙ።,"And David says,“Their table should become a pitfall and a trap, ”“a stumbling block and payback to them for what they have done. ”" +እን​ዳ​ያዩ ዐይ​ኖ​ቻ​ቸው ይጨ​ልሙ፤ ዘወ​ት​ርም ጀር​ባ​ቸው ይጕ​በጥ።”,ይጽለማ አዕይንቲሆሙ ወኢይርአያ ወይትቀጻዕ ዘባናቲሆሙ በኵሉ ጊዜ።»,"“Their eyes should be darkened so they can’t see, ”“and their backs always bent.”" +እን​ግ​ዲህ እላ​ለሁ፤ ሊወ​ድቁ ተሰ​ና​ከ​ሉን? አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን እስ​ራ​ኤል ይቀኑ ዘንድ እነ​ርሱ በመ​ሰ​ና​ከ​ላ​ቸው ለአ​ሕ​ዛብ ድኅ​ነት ሆነ።,እብል እንከ ተዐቅፉኑ ከመ ይደቁ ሐሰ አኮኑ በእንተ ተዐቅፎቶሙ ኮነ ሕይወት ላዕለ አሕዛብ ከመ ይቅንኡ።,"So I’m asking you: They haven’t stumbled so that they’ve fallen permanently, have they? Absolutely not! But salvation has come to the Gentiles by their failure, in order to make Israel jealous." +የእ​ነ​ርሱ መሰ​ና​ከል ለዓ​ለም ባለ​ጸ​ግ​ነት፥ በደ​ላ​ቸ​ውም ለአ​ሕ​ዛብ ባለ​ጸ​ግ​ነት ከሆነ ፍጹ​ም​ነ​ታ​ቸ​ውማ እን​ዴት በሆነ ነበር?ስለ አሕ​ዛብ መዳን,ሶበ ስሒተ ዚኣሆሙ ሣህለ ኮነ ለአሕዛብ ወጌጋየ ዚኣሆሙ ብዕለ ኮነ ለዓለም እፎ እንጋ እምኮነ ፍጻሜሆሙ።በእንተ አሕዛብ,"But if their failure brings riches to the world, and their defeat brings riches to the Gentiles, how much more will come from the completion of their number!" +ለእ​ና​ንተ ለአ​ሕ​ዛብ እና​ገ​ራ​ለሁ፤ እኔ ለአ​ሕ​ዛብ ሐዋ​ር​ያ​ቸው እንደ መሆኔ መጠን መል​እ​ክ​ቴን አከ​ብ​ራ​ታ​ለሁ።,ለክሙ እብል ለአሕዛብ አምጣነሰ ሐዋርያሆሙ አነ ለአሕዛብ እሴብሓ ለመልእክትየ።,"I’m speaking to you Gentiles. Considering that I’m an apostle to the Gentiles, I publicize my own ministry" +ይህም በዚህ ዘመ​ዶ​ችን አስ​ቀ​ና​ቸው እንደ ሆነ፥ ከእ​ነ​ርሱ ወገን የሆ​ኑ​ት​ንም አድን እንደ ሆነ ነው።,እመቦ ከመ አቅንኦሙ በዝንቱ ለአዝማድየ ወለሕዝብየ ወአድኅን እለ ኮኑ እምኔሆሙ።,in the hope that somehow I might make my own people jealous and save some of them. +የእ​ነ​ርሱ መው​ጣት ለዓ​ለም ዕርቅ ከሆነ ይል​ቁ​ንም መመ​ለ​ሳ​ቸው ምን ይሆን? ከሙ​ታን በመ​ነ​ሣት የሚ​ገኝ ሕይ​ወት ነው።,እስመ ፀአተ ዚኣሆሙ ሣህለ ኮነ ለዓለም እፎ ፈድፋደ እምኮነ ተመይጦቶሙ ሕይወት እሙታን።,"If their rejection has brought about a close relationship between God and the world, how can their acceptance mean anything less than life from the dead?" +እር​ሾው ቅዱስ ከሆነ ቡሆ​ውም እን​ዲሁ ቅዱስ ነው፤ ሥርዋ ቅዱስ ከሆ​ነም ቅር​ን​ጫ​ፎ​ችዋ እን​ዲሁ ቅዱ​ሳን ይሆ​ናሉ።,ወለእመ ኮነት ቀዳሚሃ ቅድስተ ወብሑእኒ ቅዱስ ከማሁ ወለእመ ኮነ ሥርዋ ቅዱሰ ከማሁ አዕጹቂሃኒ ቅዱስ።,"But if part of a batch of dough is offered to God as holy, the whole batch of dough is holy too. If a root is holy, the branches will be holy too." +ከቅ​ር​ን​ጫ​ፎ​ችዋ አን​ዳ​ን​ዶቹ ቢሰ​በሩ የዱር ወይራ የሆ​ንህ አን​ተን በእ​ነ​ርሱ ፋንታ ተከሉ፤ የእ​ነ​ር​ሱ​ንም ሥር​ነት አገ​ኘህ፤ እንደ እነ​ር​ሱም ዘይት ሆንኽ።,ወለእመ ተሰብሩ እምአዕጹቂሃ ኪያከ አውልዐ ገዳም ተከሉ በመካኖሙ ወኀበርከ ሥርወ ምስሌሆሙ ወኮንከ ዘይተ ከማሆሙ።በእንተ ዘኢይደሉ ተዝኅሮ,"If some of the branches were broken off, and you were a wild olive branch, and you were grafted in among the other branches and shared the root that produces the rich oil of the olive tree," +በቅ​ር​ን​ጫ​ፎች ላይ አት​ኵራ፤ ብት​ኰራ ግን ሥሩ አን​ተን ይሸ​ከ​ም​ሃል እንጂ አንተ ሥሩን የም​ት​ሸ​ከ​መው አይ​ደ​ለም።,ወኢትዘኀር ላዕለ አዕጹቅ ወእመሰ ተዝኅርከ አኮ አንተ ዘትጸውሮ ለሥርው አላ ሥርው ይጸውረከ ለከ።,"then don’t brag like you’re better than the other branches. If you do brag, be careful: it’s not you that sustains the root, but it’s the root that sustains you." +ቅር​ን​ጫ​ፎ​ችዋ ተሰ​በሩ፤ በእ​ነ​ር​ሱም ፋንታ “እኔ የዘ​ይት ቅር​ን​ጫፍ ሆንሁ” ትል ይሆ​ና��።,ትብልኑ ተሰብሩ እምአጹፁቂሃ ወአነ ኮንኩ ዐጽቀ ዘይት ህየንቴሆሙ።,"You will say then, “Branches were broken off so that I could be grafted in.”" +አላ​መ​ኑ​ምና ተሰ​በሩ፤ አንተ ግን ስለ አመ​ንህ ቆመ​ሃል፤ እን​ግ​ዲህ ፈር​ተህ ኑር እንጂ ራስ​ህን ከፍ ከፍ አታ​ድ​ርግ።,ርቱዕ ይሰበሩ እስመ ኢአምኑ ወአንተሰ ቆምከ እስመ አመንከ ፍሩሀከ ንበር እንከ ወኢታዕቢ ርእሰከ።,"Fine. They were broken off because they weren’t faithful, but you stand only by your faithfulness. So don’t think in a proud way; instead be afraid." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በተ​ፈ​ጥ​ሮ​አ​ቸው ቅር​ን​ጫ​ፎች ለነ​በሩ ለእ​ነ​ዚያ ከአ​ል​ራ​ራ​ላ​ቸው ለአ​ን​ተም አይ​ራ​ራ​ል​ህም፤,ሶበ ለእልክቱ እለ ፍጥረቶሙ ዘይት እሙንቱ ኢመሐኮሙ እግዚአብሔር ኪያከኑ ይምሕከከ።,"If God didn’t spare the natural branches, he won’t spare you either." +እን​ግ​ዲህ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ርኅ​ራ​ኄ​ው​ንና ጭካ​ኔ​ውን አስ​ተ​ውል፤ የወ​ደ​ቁ​ትን ቀጣ​ቸው፤ አን​ተን ግን ይቅር እን​ዳ​ለህ ብት​ኖር ማረህ፤ ያለ​ዚያ ግን አን​ተም ትቈ​ረ​ጣ​ለህ።,ርኢ እንከ ምሕረቶሂ ወአጥብዖቶሂ ለእግዚአብሔር ለእለሰ ወድቁ አውቀዮሙ ወለከሰ ምሕረከ ለእመ ነበርከ በዘምሕረከ ወእመ አኮሰ ኪያከኒ ያወቅየከ።,"So look at God’s kindness and harshness. It’s harshness toward those who fell, but it’s God’s kindness for you, provided you continue in his kindness; otherwise, you could be cut off too." +እነ​ር​ሱም ባለ​ማ​መ​ና​ቸው ጸን​ተው ባይ​ኖሩ ይተ​ከ​ላሉ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዳግ​መና ሊተ​ክ​ላ​ቸው ይች​ላ​ልና።,ወሎሙኒ ይተክሎሙ ለእመ አምኑ ይክል እግዚአብሔር ተኪሎቶሙ ዳግመ።,"And even those who were cut off will be grafted back in if they don’t continue to be unfaithful, because God is able to graft them in again." +አንተ የዱር ወይራ፥ አን​ተን ስንኳ ከበ​ቀ​ል​ህ​በት ቈርጦ ባል​በ​ቀ​ል​ህ​በት በመ​ል​ካሙ ዘይት ስፍራ ከተ​ከ​ለህ፥ ይል​ቁን ጥን​ቱን ዘይት የነ​በ​ሩ​ትን እነ​ዚ​ያን በበ​ቀ​ሉ​በት ስፍራ እን​ዴት አብ​ልጦ ሊተ​ክ​ላ​ቸው አይ​ች​ልም?ስለ እስ​ራ​ኤል መመ​ለስ,ኪያከ ጥቀ አውልዐ ገዳም ገዘመከ እምፍጥረትከ ወተከለከ ውስተ ዘኢኮነ ፍጥረትከ ውስተ ሠናይ ዘይት እፎ እንከ ፈድፋደ ሎሙ ይክል ተኪሎቶሙ ውስተ ፍጥረቶሙ እለ ዘይት እሙንቱ ቀዳሚሆሙ።ምክር በእንተ እለ ይብሉ ጠቢባን ንሕነ,"If you were naturally part of a wild olive tree and you were cut off from it, and then, contrary to nature, you were grafted into the cultivated olive tree, won’t these natural branches stand an even better chance of being grafted back onto their own olive tree?All Israel will be saved" +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን፥ እና ዐዋ​ቂ​ዎች ነን እን​ዳ​ትሉ ይህን ምሥ​ጢር ልታ​ውቁ እወ​ዳ​ለሁ፦ አሕ​ዛብ ሁሉ እስ​ኪ​ገቡ ድረስ ከእ​ስ​ራ​ኤል እኩ​ሌ​ቶ​ችን የልብ ድን​ቍ​ርና አግ​ኝ​ቶ​አ​ቸ​ዋ​ልና።,ወእፈቅድ ለክሙ አኀዊነ ታእምሩ ዘንተ ምክረ ከመ ኢትበሉ ጠቢባን ንሕነ እስመ ዑረተ ልብ ረከቦሙ ለእስራኤል መክፈልቶሙ እስከ አመ ይበውኡ ኵሉ አሕዛብ።,"I don’t want you to be unaware of this secret, brothers and sisters. That way you won’t think too highly of yourselves. A part of Israel has become resistant until the full number of the Gentiles comes in." +ከዚህ በኋ​ላም መላው እስ​ራ​ኤል ይድ​ናሉ፤ መጽ​ሐፍ እን​ዲህ እን​ዳለ፥ “አዳኝ ከጽ​ዮን ይወ​ጣል፤ ከያ​ዕ​ቆ​ብም ኀጢ​አ​ትን ያስ​ወ​ግ​ዳል።,ወእምዝ የሐይዉ ኵሉ እስራኤል በከመ ይቤ መጽሐፍ «እምጽዮን ይወፅእ መድኅን ወያአትት ኀጢአተ እምያዕቆብ።,"In this way, all Israel will be saved, as it is written:“The deliverer will come from Zion. ”“He will remove ungodly behavior from Jacob. ”" +ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ው​ንም ባራ​ቅ​ሁ​ላ​ቸው ጊዜ ከእ​ነ​ርሱ ጋር የም​ገ​ባው ኪዳን ይህ ነ���።”,ወቦቱ ይረክቡ ተስፋሆሙ አመ አእተትኩ ሎሙ ኀጢአቶሙ።»,"“This is my covenant with them, ”“when I take away their sins”." +በወ​ን​ጌል በኩል ስለ እና​ንተ ጠላ​ቶ​ቻ​ችን ናቸው፤ በም​ርጫ በኩል ግን ስለ አባ​ቶች ወዳ​ጆች ናቸው።,እመንገለ ወንጌልሰ ፀርነ እሙንቱ በእንቲኣክሙ ወእመንገለ ኅሬሰ አኀዊነ እሙንቱ በእንተ አበዊነ።,"According to the gospel, they are enemies for your sake, but according to God’s choice, they are loved for the sake of their ancestors." +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋና በመ​ጥ​ራቱ ጸጸት የለ​ምና።,እስመ አልቦ ንስሓ በጸጋ እግዚአብሔር።,God’s gifts and calling can’t be taken back. +ቀድሞ እና​ንተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እንደ አል​ታ​ዘ​ዛ​ች​ሁት፥ ዛሬ ግን በእ​ነ​ርሱ አለ​መ​ታ​ዘዝ ይቅር እን​ዳ​ላ​ችሁ፥,በከመ አንትሙ ቀዲሙ ዐለውክምዎ ለእግዚአብሔር ወይእዜሰ ተሣሀለክሙ እሙንቱሂ ዐለውዎ በከመ አንትሙ።,"Once you were disobedient to God, but now you have mercy because they were disobedient." +እን​ዲ​ሁም እና​ንተ በተ​ማ​ራ​ች​ሁት ምሕ​ረት እነ​ርሱ ምሕ​ረ​ትን እን​ዲ​ያ​ገኙ እነ​ርሱ ዛሬ አል​ታ​ዘ​ዙ​ትም።,ከማሁ እሙንቱሂ ዐለውዎ ይእዜ ከመ ሎሙኒ ይሣሀሎሙ።,"In the same way, they have also been disobedient because of the mercy that you received, so now they can receive mercy too." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሁሉን ይቅር ይለው ዘንድ ሁሉን በኀ​ጢ​አት ውስጥ ዘግ​ቶ​ታ​ልና።,እስመ እግዚአብሔር ዘግሖ ለኵሉ ውስተ ኀጢአት ከመ ይሣሀሎ ለኵሉ።,"God has locked up all people in disobedience, in order to have mercy on all of them." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባለ​ጠ​ግ​ነት፥ ጥበ​ብና ዕው​ቀት እን​ዴት ጥልቅ ነው! ለመ​ን​ገ​ዱም ፍለጋ የለ​ውም፤ ፍር​ዱ​ንም የሚ​ያ​ው​ቀው የለም።,ኦ ዕመቂሁ ለብዕለ ጥበቢሁ ወአእምሮቱ ለእግዚአብሔር ወአልቦ አሠር ለፍኖቱ ወአልቦ ዘየአምሮ ለፍትሑ።,"God’s riches, wisdom, and knowledge are so deep! They are as mysterious as his judgments, and they are as hard to track as his paths!" +“የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ዐሳ​ቡን ማን ያው​ቃል? ወይስ ማን ተማ​ከ​ረው?,ወመኑ የአምር ኅሊናሁ ለእግዚአብሔር ወመኑ ተማከሮ።,“Who has known the Lord’s mind? ”“Or who has been his mentor?” +ብድ​ሩን ይከ​ፍል ዘንድ ለእ​ርሱ አስ​ቀ​ድሞ ማን አበ​ደ​ረው?”,ወመኑ ለቅሖ ወተፈድዮ።,“Or who has given him a gift ”“and has been paid back by him?” +ሁሉ ከእ​ርሱ፥ በእ​ር​ሱና ለእ​ርሱ ነውና፤ ለእ​ር​ሱም ለዘ​ለ​ዓ​ለም ክብር ምስ​ጋና ይሁን። አሜን።,እስመ ኵሉ እምኔሁ ወኵሉ በእንቲኣሁ ወኵሉ ቦቱ ወሎቱ ስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን።,All things are from him and through him and for him.May the glory be to him forever. Amen. +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን፥ ሰው​ነ​ታ​ች​ሁን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕያ​ውና ቅዱስ፥ ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኝም መሥ​ዋ​ዕት አድ​ር​ጋ​ችሁ ታቀ​ርቡ ዘንድ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ርኅ​ራኄ እማ​ል​ዳ​ች​ኋ​ለሁ። ይህም በዕ​ው​ቀት የሚ​ሆን አገ​ል​ግ​ሎ​ታ​ችሁ ነው።,አስተበቍዐክሙ አኀዊነ በሣህሉ ለእግዚአብሔር ረስዩ ነፍስተክሙ መሥዋዕተ ቅዱሰ ለእግዚአብሔር ወሕያወ ወሥሙረ ወኅሩየ ይኩን ቍርባንክሙ ወቅኔክሙ ነባቢ።,"So, brothers and sisters, because of God’s mercies, I encourage you to present your bodies as a living sacrifice that is holy and pleasing to God. This is your appropriate priestly service." +ይህን ዓለም አት​ም​ሰሉ፤ ልባ​ች​ሁ​ንም አድሱ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ወ​ደ​ውን መል​ካ​ሙ​ንና እው​ነ​ቱን፥ ፍጹ​ሙ​ንም መር​ምሩ።,ኢታፍቅርዎ ለዝ ዓለም ወሐድሱ ልበክሙ ወአመክሩ ዘይፈቅድ እግዚአብሔር ዘሠናይ ወዘጽድቅ ወዘፍጹም።,"Don’t be conformed to the patterns of this world, but be transformed by the renewing of your minds so that you can figure out what God’s will is—what is good and pleasing and mature.Transformed relationships" +በተ​ሰ​ጠኝ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ ሁላ​ች​ሁም እን​ዳ​ት​ታ​በዩ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ ራሳ​ች​ሁን ከዝ​ሙት የም​ታ​ነ​ጹ​በ​ትን ዐስቡ እንጂ ትዕ​ቢ​ትን አታ​ስቡ፤ ሁሉም እንደ እም​ነቱ መጠን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ አደ​ለው ይኑር።,ወእነግረክሙ ለኵልክሙ በጸጋ እግዚአብሔር ዘተውህበ ሊተ ከመ ኢትትዐበዩ ወኢተኀልዩ ትዝኅርተ አላ ኀልዩ በዘታነጽሑ ርእሰክሙ እምዝሙት ወኵሉ በከመ ከፈሎ እግዚአብሔር በመስፈርተ ሃይማኖቱ።,"Because of the grace that God gave me, I can say to each one of you: don’t think of yourself more highly than you ought to think. Instead, be reasonable since God has measured out a portion of faith to each one of you." +በአ​ንዱ ሰው​ነ​ታ​ችን ብዙ የአ​ካል ክፍ​ሎች እን​ዳሉ፥ ሥራ​ቸ​ውም ልዩ ልዩ እንደ ሆነ፥,በከመ በውስተ አሐዱ ነፍስትነ ብዙኅ መለያልይ ብነ ወዘዘዚኣሁ ምግባሩ።,"We have many parts in one body, but the parts don’t all have the same function." +እን​ዲሁ ሁላ​ችን ብዙ​ዎች ስን​ሆን በክ​ር​ስ​ቶስ አንድ አካል ነን፤ እርስ በር​ሳ​ች​ንም እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ችን የሌ​ላው አካ​ሎች ነን፤ ስጦ​ታ​ውም ልዩ ልዩ ነው፤,ከማሁ ኵልነ እንዘ ብዙኃን አሐዱ ሥጋ ንሕነ በክርስቶስ።,"In the same way, though there are many of us, we are one body in Christ, and individually we belong to each other." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በሰ​ጠን ጸጋ መጠን ልዩ ልዩ ስጦታ አለን። ትን​ቢት የሚ​ና​ገር እንደ እም​ነቱ መጠን ይና​ገር።,ወብክሙ ጸጋ እግዚአብሔር ወዘዘ ዚኣሁ ጸጋሁ ዘሂ ይትኔበይ በሐሳበ ሃይማኖቱ።,"We have different gifts that are consistent with God’s grace that has been given to us. If your gift is prophecy, you should prophesy in proportion to your faith." +የሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ልም በማ​ገ​ል​ገሉ ይትጋ፤ የሚ​ያ​ስ​ተ​ም​ርም በማ​ስ​ተ​ማሩ ይትጋ፤,ወዘሂ ይትለአክ በመልእክቱ ወዘሂ ይሜህር በትምህርቱ።,"If your gift is service, devote yourself to serving. If your gift is teaching, devote yourself to teaching." +የሚ​መ​ክ​ርም በመ​ም​ከሩ ይትጋ፤ የሚ​ሰ​ጥም በል​ግ​ስና ይስጥ፤ የሚ​ገ​ዛም በት​ጋት ይግዛ፤ የሚ​መ​ጸ​ው​ትም በደ​ስታ ይመ​ጽ​ውት።ስለ ልዩ ልዩ በጎ ምግ​ባር,ወዘሂ ይትፌሣሕ በፍሥሓሁ ወዘሂ ይሠየም ከመ ያሥልጥ መልእክቶ ወዘሂ ይምሕር በምሒሮቱ።በእንተ ምግባረ ሠናይ ዘዘዚኣሁ,"If your gift is encouragement, devote yourself to encouraging. The one giving should do it with no strings attached. The leader should lead with passion. The one showing mercy should be cheerful." +ፍቅ​ራ​ችሁ ያለ ግብ​ዝ​ነት ይሁን፤ ከክፉ ራቁ፤ በጎ​ው​ንም ያዙ፤ ለጽ​ድቅ አድሉ፤,ተፋቀሩ ዘእንበለ ኑፋቄ ተገኀሡ እምኩይ ወትልዉ ሠናየ።,"Love should be shown without pretending. Hate evil, and hold on to what is good." +እርስ በር​ሳ​ችሁ በወ​ን​ድ​ማ​ማ​ች​ነት መዋ​ደድ ተዋ​ደዱ፤ የም​ት​ራ​ሩም ሁኑ፤ እርስ በር​ሳ​ችሁ ተከ​ባ​በሩ፤ መም​ህ​ሮ​ቻ​ች​ሁ​ንም አክ​ብሩ።,ወአድልዉ ለጽድቅ አፍቅሩ ቢጸክሙ ወኩኑ መሓርያነ ተካበሩ በበይናቲክሙ ወአክብሩ መኳንንቲክሙ።,Love each other like the members of your family. Be the best at showing honor to each other. +ለሥራ ከመ​ት​ጋት አት​ስ​ነፉ፤ በመ​ን​ፈስ ሕያ​ዋን ሁኑ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተገዙ፤,ወለጻሕቅ ኢትትሀከዩ ለመንፈስ ተሐይዉ ለእግዚአብሔር ተቀነዩ።,Don’t hesitate to be enthusiastic—be on fire in the Spirit as you serve the Lord! +በተ​ስፋ ደስ ይበ​ላ​ችሁ፤ በመ​ከራ ታገሡ፤ ለጸ​ሎት ትጉ።,ለተስፋክሙ ተፈሥሑ ለሕማምክሙ ተዐገሡ ለጸሎትክሙ ተፀመዱ።,"Be happy in your hope, stand your ground when you’re in trouble, and devote yourselves to prayer." +በች​ግ​ራ​ቸው ቅዱ​ሳ​ንን ለመ​ር​ዳት ተባ​በሩ፤ እን​ግዳ መቀ​በ​ል​ንም አዘ​ው​ትሩ።,ለግብረ ቅዱሳን ተሳተፉ አፍቅሮ ነግድ አት���ዉ።,"Contribute to the needs of God’s people, and welcome strangers into your home." +የሚ​ያ​ሳ​ድ​ዱ​አ​ች​ሁን መርቁ፤ መርቁ እንጂ አት​ር​ገሙ።,ደኀርዎሙ ለእለ ይሰድዱክሙ ደኀሩ ወኢትርግሙ።,Bless people who harass you—bless and don’t curse them. +ደስ ከሚ​ለው ጋር ደስ ይበ​ላ​ችሁ፤ ከሚ​ያ​ለ​ቅ​ሰው ጋርም አል​ቅሱ።,ምስለ ዘይትፌሣሕ ተፈሥሑ ወምስለ ዘይበኪ ብክዩ።በእንተ ኅሊና ሠናይ,"Be happy with those who are happy, and cry with those who are crying." +እርስ በር​ሳ​ች​ሁም በአ​ንድ ዐሳብ ተስ​ማሙ፤ ትዕ​ቢ​ትን ግን አታ​ስቡ፤ ራሱን የሚ​ያ​ዋ​ር​ደ​ው​ንም ሰው ምሰሉ፤ እና ዐዋ​ቆች ነን አት​በሉ።,ወከመዝ ኀልዩ ምስለ ቢጽክሙ ወትዕቢተሰ ኢተኀልዩ ወከመ ዘያቴሕት ርእሶ ተመሰሉ።,"Consider everyone as equal, and don’t think that you’re better than anyone else. Instead, associate with people who have no status. Don’t think that you’re so smart." +ክፉ ላደ​ረ​ገ​ባ​ች​ሁም ክፉ አት​መ​ል​ሱ​ለት፤ በሰው ሁሉ ፊት በጎ​ውን ተነ​ጋ​ገሩ።,ወኢትበሉ ጠቢባን ንሕነ ወኢትፍድይዎ እኩየ ለዘአሕሠመ ለክሙ ሠናየ ተናገሩ ምስለ ቢጽክሙ።,"Don’t pay back anyone for their evil actions with evil actions, but show respect for what everyone else believes is good." +ቢቻ​ላ​ች​ሁስ ከሰው ሁሉ ጋር በሰ​ላም ኑሩ።,ወእመሰ ይትከሀለክሙ ምስለ ኵሉ ሰብእ ተኣኀዉ።,"If possible, to the best of your ability, live at peace with all people." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን፥ ራሳ​ችሁ አት​በ​ቀሉ፤ ቍጣን አሳ​ል​ፏት፥ “እኔ እበ​ቀ​ላ​ለሁ፤ እኔ ብድ​ራ​ትን እከ​ፍ​ላ​ለሁ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር” ተብሎ ተጽ​ፎ​አ​ልና።,ወኢትትበቀሉ ለሊክሙ አኀዊነ አኅልፍዋ ለመዓት እስመ ከመዝ ይቤ «አነ እትቤቀል ወአነ እትፈደይ ይቤ እግዚአብሔር።»,"Don’t try to get revenge for yourselves, my dear friends, but leave room for God’s wrath. It is written, “Revenge belongs to me; I will pay it back, says the Lord”." +ጠላ​ትህ ቢራብ አብ​ላው፤ ቢጠ​ማም አጠ​ጣው፤ ይህን ብታ​ደ​ርግ የእ​ሳት ፍሕም በራሱ ላይ ትከ​ም​ራ​ለህ።,ወእመኒ ርኅበ ጸላኢከ አብልዖ ወለእመኒ ጸምአ አስትዮ ወዘንተ ለእመ ገበርከ አፍሐመ እሳት ታስተጋብእ ዲበ ርእሱ።,"Instead, “If your enemy is hungry, feed him; if he is thirsty, give him a drink. By doing this, you will pile burning coals of fire upon his head”." +ክፉ​ውን በመ​ል​ካም ሥራ ድል ንሣው እንጂ ክፉ​ውን በክፉ ድል አት​ን​ሣው።,ወኢትማኦ ለእኩይ በእኩይ አላ ማኦ ለእኩይ በገቢረ ሠናይ።,"Don’t be defeated by evil, but defeat evil with good." +ሰው ሁሉ በበ​ላይ ላሉ ባለ​ሥ​ል​ጣ​ኖች ይገዛ፤ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከአ​ል​ተ​ገኘ በቀር ሥል​ጣን የለ​ምና፤ ያሉ​ትም ባለ​ሥ​ል​ጣ​ኖች በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ሾሙ ናቸው።,ለኵሉ ነፍሰ መኰንን ተኰነኑ እስመ ኢይሠየም መኰንን ዘእንበለ እምኀበ እግዚአብሔር ወእምከመሰ እምኀበ እግዚአብሔር ውእቱ ኵሉ ብዉሕ ሎቱ።,"Every person should place themselves under the authority of the government. There isn’t any authority unless it comes from God, and the authorities that are there have been put in place by God." +ለባ​ለ​ሥ​ል​ጣን አል​ገ​ዛም ያለ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትእ​ዛዝ እንቢ ማለቱ ነው፤ መገ​ዛ​ትን እንቢ የሚ​ሉም በራ​ሳ​ቸው ላይ ቅጣ​ትን ያመ​ጣሉ።,ወዘሰ አበየ ተኰንኖ ለመኰንን ትእዛዘ እግዚአብሔር አበየ ወእለሰ አበዩ ተኰንኖ ኵነኔ ያመጽኡ ለርእሶሙ።,So anyone who opposes the authority is standing against what God has established. People who take this kind of stand will get punished. +ሹሞች ሥራው ክፉ ለሆነ ሰው እንጂ መል​ካም ለሚ​ሠራ የሚ​አ​ስ​ፈሩ አይ​ደ​ሉም፤ ሹሞ​ችን እን​ዳ​ት​ፈራ ብት​ፈ​ልግ መል​ካም አድ​ርግ፤ እነ​ርሱ ደግሞ ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ሃል፤,ወመኳንንትሰ ኢኮኑ ግሩማነ ለዘይገብር ሠናየ ዘእንበለ ለዘእኩይ ምግባሩ ወእመሰ ትፈቅድ ኢትፍርሆሙ ለመኳንንት ግበር ሠናየ ወዓዲ እሙንቱ የአኵቱከ።,"The authorities don’t frighten people who are doing the right thing. Rather, they frighten people who are doing wrong. Would you rather not be afraid of authority? Do what’s right, and you will receive its approval." +አንተ ሥራ​ህን ታሳ​ምር ዘንድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መል​እ​ክ​ተ​ኞች ናቸ​ውና። ክፉ ብታ​ደ​ርግ ግን ፍራ፤ ሰይፍ የታ​ጠ​ቁም ለከ​ንቱ አይ​ደ​ለም፤ ክፉ አድ​ራ​ጊ​ዎ​ችን ለመ​ቅ​ጣት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ጋ​ዮች ናቸ​ውና።,እስመ ላእካነ እግዚአብሔር እሙንቱ ከመ አንተ ታሠኒ ምግባሪከ ወእመሰ ፈቀድከ ኢትፍራህ ግበር ሠናየ ወአኮ ለከንቱ ዘአኰነንዎሙ መጥባሕተ እስመ ላእካኑ እሙንቱ ከመ ይትበቀልዎ ለገባሬ እኪት።,"It is God’s servant given for your benefit. But if you do what’s wrong, be afraid because it doesn’t have weapons to enforce the law for nothing. It is God’s servant put in place to carry out his punishment on those who do what is wrong." +ስለ​ዚህ ቍጣን ስለ መፍ​ራት ብቻ አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን ስለ ሕሊና ደግሞ መገ​ዛት ግድ ነው።,ወይእዜኒ በግብር ተኰነኑ ወአኮ ዳእሙ ለዘእኩይ ምግባሩ ዓዲ ለዘሠናይኒ ምግባሩ።,"That is why it is necessary to place yourself under the government’s authority, not only to avoid God’s punishment but also for the sake of your conscience." +ስለ​ዚ​ህም ግብር ታገ​ቡ​ላ​ቸ​ዋ​ላ​ችሁ፤ ለዚህ ሥራ የተ​ሾሙ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ጋ​ዮች ናቸ​ውና፤,ወበእንተዝ ታገብኡ ሎሙ ጸባሕተ እስመ ላእካነ እግዚአብሔር እሙንቱ ወለዝ ግብር ተሠይሙ።,"You should also pay taxes for the same reason, because the authorities are God’s assistants, concerned with this very thing." +ለሁ​ሉም እን​ደ​ሚ​ገ​ባው አድ​ርጉ፤ ግብር ለሚ​ገ​ባው ግብ​ርን ስጡ፤ ቀረጥ ለሚ​ገ​ባው ቀረ​ጥን ስጡ፤ ዐሥ​ራት ለሚ​ገ​ባው ዐሥ​ራ​ትን ስጡ፤ ሊፈ​ሩት የሚ​ገ​ባ​ውን ፍሩ፤ ክብር የሚ​ገ​ባ​ው​ንም አክ​ብሩ።ባል​ን​ጀ​ራን ስለ መው​ደድ,ወለኵሉ በዘይረትዕ ግበሩ ወለዘሂ ጸባሕተ ጸብሑ ወለዘሂ ብነተ በንቱ ወለዘሂ ዐሥራተ ዐሥሩ ወለዘሂ ፍርሀተ ፍርሁ ወለዘሂ ክብረ አክብሩ።በእንተ አፍቅሮ ቢጽ,"So pay everyone what you owe them. Pay the taxes you owe, pay the duties you are charged, give respect to those you should respect, and honor those you should honor." +እርስ በር​ሳ​ችሁ ከመ​ዋ​ደድ በቀር ለማ​ንም ዕዳ አይ​ኑ​ር​ባ​ችሁ፤ ባል​ን​ጀ​ራ​ውን የወ​ደደ ግን ሕግን ሁሉ ፈጸመ።,ወአልቦ ዘይበቍዐክሙ ዘእንበለ አፍቅሮ ቢጽክሙ ወዘሰ አፍቀረ ቢጾ ኵሎ ሕገ ፈጸመ ገቢረ።,"Don’t be in debt to anyone, except for the obligation to love each other. Whoever loves another person has fulfilled the Law." +በኦ​ሪት እን​ዲህ ብሎ​አ​ልና፥ “አታ​መ​ን​ዝር፤ አት​ግ​ደል፤ አት​ስ​ረቅ፤ በሐ​ሰት አት​መ​ስ​ክር፥ አት​መኝ፤” ደግሞ ሌላ ትእ​ዛዝ አለ፤ ነገር ግን የሁ​ሉም ራስ “ ባል​ን​ጀ​ራ​ህን እንደ ራስህ ውደድ” የሚ​ለው ነው።,እስመ ከመዝ ይቤ በኦሪት «ኢትሑር ብእሲተ ብእሲ ወኢትቅትል ነፍሰ ወኢትስርቅ ወኢትኩን ስምዐ በሐሰት ወኢትፍቱ» ወዓዲ ባዕድኒ ቦቱ ትእዛዝ ወርእሱ ለኵሉ «አፍቅር ቢጸከ ከመ ነፍስከ።»,"The commandments, “Don’t commit adultery, don’t murder, don’t steal, don’t desire what others have,” and any other commandments, are all summed up in one word: “You must love your neighbor as yourself.”" +ባል​ን​ጀ​ራ​ዉን የሚ​ወድ በባ​ል​ን​ጀ​ራዉ ላይ ክፉ ሥራ አይ​ሠ​ራም፤ ስለ​ዚህ ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው።,ዘያፈቅር ቢጾ ኢይገብር እኩየ ተፋቅሮሰ ፍጹም ሕግ ውእቱ።በእንተ ሕይወት,"Love doesn’t do anything wrong to a neighbor; therefore, love is what fulfills the Law." +ከእ​ን​ቅ​ልፍ የም​ት​ነ​ቁ​በት ጊዜ እንደ ደረሰ ዕወቁ፤ ካመ​ን​በት ጊዜ ይልቅ መዳ​ና​ችን ዛሬ ወደ እና ደር​ሳ​ለ​ችና።,ወዘኒ ��አምሩ ከመ በጽሐ ጊዜሁ ለነቂህ እምንዋም ወይእዜሰ አልጸቀት ሕይወትነ እንተ ተሰፈውናሃ።,"As you do all this, you know what time it is. The hour has already come for you to wake up from your sleep. Now our salvation is nearer than when we first had faith." +ሌሊቱ አል​ፎ​አል፤ ቀኑም ቀር​ቦ​አል። እን​ግ​ዲህ የጨ​ለ​ማን ሥራ ከእና እና​ርቅ፤ የብ​ር​ሃ​ን​ንም ጋሻ ጦር እን​ል​በስ።,ኀለፈት ሌሊት ወመጽአት መዓልት ወንግድፍ እምላዕሌነ ምግባረ ጽልመት ወንልበስ ወልታ ብርሃን።,"The night is almost over, and the day is near. So let’s get rid of the actions that belong to the darkness and put on the weapons of light." +በቀን እን​ደ​ሚ​ሆን በጽ​ድቅ ሥራ እን​መ​ላ​ለስ፤ በዘ​ፈ​ንና በስ​ካር፥ በዝ​ሙ​ትና በመ​ዳ​ራ​ትም አይ​ሁን፤ በክ​ር​ክ​ርና በቅ​ና​ትም አይ​ሁን።,ከመ ናንሶሱ በምግባረ ጽድቅ ወአኮ በተውኔት ወበማኅሌት ወበስታይ ወበዝሙት ወበምርዓት ወአኮ በተሓምሞ ወበቅንአት።,"Let’s behave appropriately as people who live in the day, not in partying and getting drunk, not in sleeping around and obscene behavior, not in fighting and obsession." +ነገር ግን ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ልበ​ሱት፤ የሥ​ጋ​ች​ሁ​ንም ምኞት አታ​ስቡ።,ልበስዎ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወኢተኀልዩ ፍትወተ ሥጋክሙ።,"Instead, dress yourself with the Lord Jesus Christ, and don’t plan to indulge your selfish desires." +እም​ነቱ ደካማ የሆ​ነ​ውን ሰው ታገ​ሡት፤ በዐ​ሳ​ቡም አት​ፍ​ረዱ።,ወለዘኒ ድኩም ሃይማኖቱ ጹርዎ ወአጽንዕዎ ወኢትግበሩ ለአድልዎ።,Welcome the person who is weak in faith—but not in order to argue about differences of opinion. +ሁሉን ይበላ ዘንድ እንደ ተፈ​ቀ​ደ​ለት የሚ​ያ​ምን ሁሉን ይብላ፤ የሚ​ጠ​ራ​ጠር ግን አት​ክ​ልት ይብላ።,ዘሰ የአምን ከመ ኵሉ ብዉሕ ሎቱ ኵሎ ለይብላዕ ወዘሰ ይናፍቅ ሐምለ ለይሴሰይ።,"One person believes in eating everything, while the weak person eats only vegetables." +የሚ​በ​ላ​ውም የማ​ይ​በ​ላ​ውን አይ​ና​ቀው፤ የማ​ይ​በ​ላ​ውም የሚ​በ​ላ​ውን አይ​ን​ቀ​ፈው፤ ሁሉ​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አው​ቆ​አ​ቸ​ዋ​ልና።,ወዘኒ ይበልዕ ኢይመንኖ ለዘኢይበልዕ ወዘኒ ኢይበልዕ ኢይግዐዞ ለዘይበልዕ እስመ ለኵሎሙ እግዚአብሔር አእመሮሙ።,"Those who eat must not look down on the ones who don’t, and the ones who don’t eat must not judge the ones who do, because God has accepted them." +እን​ግ​ዲህ የሌ​ላ​ውን ሎሌ የም​ት​ነ​ቅፍ አንተ ማነህ? እርሱ ቢቆም ወይም ቢወ​ድቅ ለጌ​ታው ነው። ነገር ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሊያ​ነ​ሣው ይች​ላ​ልና ይቆ​ማል።,ምንትኑ አንተ ዘትግዕዝ ነባሬ ባዕድ እንዘ ለእግዚኡ ይቀውም እመኒ ወድቀ ለእግዚኡ ይቀውም ወይክል እግዚአብሔር አቅሞቶ።,Who are you to judge someone else’s servants? They stand or fall before their own Lord . +ከቀን ቀን የሚ​ከ​ለ​ከል አለና፤ ዘወ​ት​ርም የሚ​ከ​ለ​ከል አለና፤ ነገር ግን ሁሉም ልቡ እንደ ወደደ ያድ​ርግ።,እስመ ቦ ዘይትሔረም እምዕለት ዕለተ ወቦ ዘይትሔረም በኵሉ መዋዕል ወባሕቱ ለኵሉ በከመ አዘዞ ልቡ።,"One person considers some days to be more sacred than others, while another person considers all days to be the same. Each person must have their own convictions." +አን​ዳ​ንድ ቀን የተ​ከ​ለ​ከ​ለም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተከ​ለ​ከለ፤ ዘወ​ትር የተ​ከ​ለ​ከ​ለም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተከ​ለ​ከለ፤ የበ​ላም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በላ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ያመ​ሰ​ግ​ነ​ዋል፤ ያል​በ​ላም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አል​በ​ላም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ያመ​ሰ​ግ​ነ​ዋል።,ዘሂ ተሐረመ በበዕለቱ ለእግዚአብሔር ተሐረመ ወዘሂ ተሐረመ በኵሉ መዋዕል ለእግዚአብሔር ተሐረመ ወዘሂ በልዐ ለእግዚአብሔር በልዐ ወየአኵቶ ለእግዚአብሔር ወዘኒ ኢ��ልዐ ለእግዚአብሔር ኢበልዐ ወየአኵቶ ለእግዚአብሔር።በእንተ ሐዪው ለእግዚአብሔር,"Someone who thinks that a day is sacred, thinks that way for the Lord. Those who eat, eat for the Lord, because they thank God. And those who don’t eat, don’t eat for the Lord, and they thank the Lord too." +ከመ​ካ​ከ​ላ​ች​ንም ለራሱ የሚ​ኖር፥ ለራ​ሱም የሚ​ሞት የለም።,ወአልቦ እምውስቴትነ ዘለርእሱ የሐዩ ወዘለርእሱ ይመውት።,We don’t live for ourselves and we don’t die for ourselves. +በሕ​ይ​ወት ብን​ኖ​ርም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ኖ​ራ​ለን፤ ብን​ሞ​ትም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ሞ​ታ​ለን፤ እን​ግ​ዲህ በሕ​ይ​ወት ብን​ኖ​ርም ብን​ሞ​ትም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነን።,ወእመኒ ሐየውነ ለእግዚአብሔር ነሐዩ ወእመኒ ሞትነ ለእግዚአብሔር ንመውት እመኒ ሐየውነ ወእመኒ ሞትነ ለእግዚአብሔር ንሕነ።,"If we live, we live for the Lord, and if we die, we die for the Lord. Therefore, whether we live or die, we belong to God." +ስለ​ዚህ ሕያ​ዋ​ን​ንና ሙታ​ንን ይገዛ ዘንድ ክር​ስ​ቶስ ሞተ፥ ተነ​ሣም።,ወበእንተዝ ሞተ ክርስቶስ ወሐይወ ከመ ይኰንን ሕያዋነ ወሙታነ።,This is why Christ died and lived: so that he might be Lord of both the dead and the living. +እን​ግ​ዲህ በወ​ን​ድ​ምህ ላይ የም​ት​ፈ​ርድ አንተ ምን​ድን ነህ? ወን​ድ​ም​ህ​ንስ የም​ት​ነ​ቅፍ አንተ ምን​ድን ነህ? ሁላ​ችን በክ​ር​ስ​ቶስ የፍ​ርድ ዙፋን ፊት እን​ቆ​ማ​ለ​ንና።,ምንትኑ አንተ እንከ ዘትግዕዝ ቢጸከ ወምንትኑ አንተ ዘትሜንን ቢጸከ እስመ ሀለወነ ኵልነ ንብጻሕ ቅድመ መንግበረ ምኵናኑ ለክርስቶስ።,But why do you judge your brother or sister? Or why do you look down on your brother or sister? We all will stand in front of the judgment seat of God. +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ብሎ​አ​ልና፥ “እኔ ሕያው ነኝ፤ ጕል​በ​ትም ሁሉ ለእኔ ይሰ​ግ​ዳል፤ አን​ደ​በ​ትም ሁሉ ለእኔ ይገ​ዛል።”,እስመ ከመዝ ይቤ እግዚአብሔር «ሕያው አነ እስመ ሊተ ይሰግድ ኵሉ ብርክ ወሊተ ይገኒ ኵሉ ልሳን።»,"Because it is written,“As I live, says the Lord, every knee will bow to me, ”“and every tongue will give praise to God.”" +እነሆ፥ ሁላ​ችን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ እን​ደ​ም​ን​መ​ረ​መር ታወቀ።ለባ​ል​ን​ጀራ ዕን​ቅ​ፋት ስላ​ለ​መ​ሆን,ናሁ ተዐውቀ ከመ ሀለወነ ኵልነ ንትሐተት በኀበ እግዚአብሔር።,"So then, each of us will give an account of ourselves to God." +እን​ግ​ዲህ ከዛሬ ጀምሮ እርስ በር​ሳ​ችን አን​ነ​ቃ​ቀፍ፤ ይል​ቁ​ንም ለወ​ን​ድም እን​ቅ​ፋ​ትን ወይም ማሰ​ና​ከ​ያን ማንም እን​ዳ​ያ​ኖር ይህን ዐስቡ።,ወኢንግዐዝ እንከ ቢጸነ ወዘንተ ዳእሙ ነኀሊ በዘኢንግዕዝ ቢጸነ።,"So stop judging each other. Instead, this is what you should decide: never put a stumbling block or obstacle in the way of your brother or sister." +በራሱ ርኩስ የሆነ ነገር እን​ደ​ሌለ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ሆኜ ዐው​ቄ​አ​ለሁ፤ ተረ​ድ​ቼ​አ​ለ​ሁም፤ ነገር ግን ማና​ቸ​ውም ነገር ርኩስ እን​ደ​ሚ​ሆን ለሚ​ያ​ስብ ያ ለእ​ርሱ ርኩስ ነው።,ወአአምር፥ ወእትአመን በእግዚእነ ኢየሱስ ከመ አልቦ ዘይማስን በእንቲኣሁ ለሙሱን ዳእሙ ኵሉ ይማስን።,"I know and I’m convinced in the Lord Jesus that nothing is wrong to eat in itself. But if someone thinks something is wrong to eat, it becomes wrong for that person." +በመ​ብል ምክ​ን​ያት ባል​ን​ጀ​ራ​ህን የም​ታ​ሳ​ዝን ከሆ​ንህ ፍቅር የለ​ህም፤ በውኑ ክር​ስ​ቶስ ስለ እርሱ የሞ​ተ​ለት ያ ሰው በመ​ብል ምክ​ን​ያት ሊጐዳ ይገ​ባ​ልን?,ወእመሰ እንበይነ መብልዕ ተሐይሶ ለቢጽከ አልብከኬ ተፋቅሮ ቦኑ እንበይነ መብልዕ ይትኀጐል ዝኩ ዘበእንቲኣሁ ሞተ ክርስቶስ።,"If your brother or sister is upset by your food, you are no longer walking in love. Don’t let your food destroy someone for whom Christ died." +እን​ግ​ዲህ ጌታ​ችን የሰ​ጠ​ንን መል​ካ​ሙን ነገር አታ​ሰ​ድቡ።,ኢትፅርፉ እንከ ላዕለ ሠናይ ዘጸገወነ እግዚእነ።,And don’t let something you consider to be good be criticized as wrong. +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ግ​ሥት ጽድ​ቅና ሰላም፤ በመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስም የሆነ ደስታ ነው እንጂ መብ​ልና መጠጥ አይ​ደ​ለ​ምና።,እስመ ኢኮነ መንግሥተ እግዚአብሔር መብልዐ ወመስቴ ዘእንበለ ጽድቅ ወሰላም ወፍሥሓ በመንፈስ ቅዱስ።,"God’s kingdom isn’t about eating food and drinking but about righteousness, peace, and joy in the Holy Spirit." +እን​ዲህ አድ​ርጎ ለክ​ር​ስ​ቶስ የሚ​ገዛ ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኝና በሰ​ውም ዘንድ የተ​መ​ረጠ ነው።,ወዘሰ ከመዝ ይትቀነይ ለክርስቶስ ሥሙር በኀበ እግዚአብሔር ወኅሩይ በኀበ ሰብእ።,Whoever serves Christ this way pleases God and gets human approval. +አሁ​ንም ወን​ድ​ማ​ችን ይታ​ነጽ ዘንድ ሰላ​ምን እን​ከ​ተ​ላት።,ወይእዜኒ ንትልዋ ለሰላም በዘይትሐነጽ ቢጽነ።,So let’s strive for the things that bring peace and the things that build each other up. +በመ​ብል ምክ​ን​ያት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፍጥ​ረት አና​ፍ​ርስ፤ ለን​ጹ​ሓን ሁሉ ንጹሕ ነው፤ ለሰ​ውስ ክፉው ነገር በመ​ጠ​ራ​ጠር መብ​ላት ነው።,ወኢንስዐር ግብረ እግዚአብሔር እንበይነ መብልዕ ወባሕቱ ኵሉ ንጹሕ ለንጹሓን ወእኩይሰ ለሰብእ በኑፋቄ በሊዕ።,"Don’t destroy what God has done because of food. All food is acceptable, but it’s a bad thing if it trips someone else." +ለወ​ን​ድም ዕን​ቅ​ፋት ከመ​ሆን ሥጋን አለ​መ​ብ​ላት ወይ​ን​ንም አለ​መ​ጠ​ጣት ይሻ​ላል።,ይኄይስ ኢበሊዐ ሥጋ ወኢሰትየ ወይን እምአዕቅፎ ቢጽ።,It’s a good thing not to eat meat or drink wine or to do anything that trips your brother or sister. +እም​ነት ካለህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ባመ​ን​ኸው እም​ነት ራስ​ህን አጽና፤ ባገ​ኘው አእ​ም​ሮም ራሱን የሚ​ዘ​ልፍ ብፁዕ ነው።,ወእመኒ ብከ ሃይማኖት አጽንዕ ርእሰከ በተአምኖትከ ቅድመ እግዚአብሔር ወብፁዕ ዘይዘልፍ ርእሶ በዘረከበ አእምሮ።,Keep the belief that you have to yourself—it’s between you and God. People are blessed who don’t convict themselves by the things they approve. +የሚ​ጠ​ራ​ጠር ግን ቢበላ ይፈ​ረ​ድ​በ​ታል፤ በማ​መን አል​ሆ​ነ​ምና፤ ያለ እም​ነ​ትም የሚ​ደ​ረግ ሁሉ ኀጢ​አ​ትና በደል ነው።,ወዘሰ ይናፍቅ ለእመ በልዐ ይትኴነን እስመ ኢኮነ በአሚን ወኵሉ ዘይከውን ዘእንበለ አሚን ኀጢአት ወጌጋይ ውእቱ።,"But those who have doubts are convicted if they go ahead and eat, because they aren’t acting on the basis of faith. Everything that isn’t based on faith is sin." +የሚ​ገ​ባስ እና ብር​ቱ​ዎች ደካ​ሞ​ችን በድ​ካ​ማ​ቸው እን​ድ​ን​ረ​ዳ​ቸው ነው፤ ለራ​ሳ​ች​ንም አና​ድላ።,ወርቱዕሰ አንትሙ ጽኑዓን ትጹርዎሙ ድካሞሙ ለስኡናን ወኢናድሉ ለርእስነ።,"We who are powerful need to be patient with the weakness of those who don’t have power, and not please ourselves." +ሁላ​ች​ንም በእ​ው​ነ​ትና በመ​ል​ካም ሥራ ይታ​ነጽ ዘንድ ለባ​ል​ን​ጀ​ራ​ችን እና​ድላ።,ወኵልነ ናድሉ ለጽድቅ፥ ወለግብር ሠናይ በዘይትሐነጽ ቢጽነ።,Each of us should please our neighbors for their good in order to build them up. +ክር​ስ​ቶ​ስም፥ “አን​ተን የነ​ቀ​ፉ​በት ነቀፋ በእኔ ላይ ደረሰ” ብሎ መጽ​ሐፍ እንደ ተና​ገረ ለራሱ ያደላ አይ​ደ​ለም።,ክርስቶስኒ አኮ ለርእሱ ዘአድለወ በከመ ይብል መጽሐፍ «ትዕይርቶሙ ለእለ ይትዔየሩከ ወድቀ ላዕሌየ።»,"Christ didn’t please himself, but, as it is written, “The insults of those who insulted you fell on me.”" +የተ​ጻ​ፈው ሁሉ በመ​ታ​ገ​ሣ​ች​ንና መጻ​ሕ​ፍ​ትን በመ​ታ​መ​ና​ችን ተስ​ፋ​ች​ንን እና​ገኝ ዘንድ እና ልን​ማ​ር​በት ተጻፈ።,ወኵሉ ዘተጽሕፈ ለተግሣጸ ዚኣነ ተጽሕፈ ከመ በትዕግሥትነ ወበተወክሎ መጻሕፍት ንርክብ ተስፋነ።,Whatever was written in the past was written for our instruction so that we could have hope through endurance and through the encouragement of the scriptures. +የት​ዕ​ግ​ሥ​ትና የመ​ጽ​ና​ናት አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ፈቃድ እርስ በር​ሳ​ችን አንድ ዐሳብ መሆ​ንን ይስ​ጠን።,ወእግዚአብሔር አምላከ ትፍሥሕት ወአቡሃ ለምሕረት የሀበነ ነኀሊ ዘዚኣሁ ለኵልነ በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"May the God of endurance and encouragement give you the same attitude toward each other, similar to Christ Jesus’ attitude." +ሁላ​ችን አንድ ሆነን በአ​ንድ አፍ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እና​መ​ሰ​ግ​ነው ዘንድ።ወን​ጌ​ልን ለአ​ሕ​ዛ​ብም ለአ​ይ​ሁ​ድም ስለ መስ​በክ,ከመ ኵልነ ኅቡረ በአሐዱ አፍ ንሰብሖ ለእግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ።በእንተ ተወክፎ ቢጽ,That way you can glorify the God and Father of our Lord Jesus Christ together with one voice. +አሁ​ንም ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ች​ሁን ተቀ​በሉ፤ ክር​ስ​ቶስ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክብር ተቀ​ብ​ሎ​አ​ች​ኋ​ልና።,ወይእዜኒ ተወከፉ ቢጸክሙ እስመ ክርስቶስ ተወክፈክሙ ውስተ ስብሐተ እግዚአብሔር።,"So welcome each other, in the same way that Christ also welcomed you, for God’s glory." +እን​ግ​ዲህ ክር​ስ​ቶስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል እው​ነት ለማ​ድ​ረግ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ን​ንም ተስፋ ያጸና ዘንድ ለግ​ዝ​ረት መል​እ​ክ​ተና ሆነ እላ​ለሁ።,እብል እንከ ክርስቶስ ላእከ ኮነ ለግዝረት ለጽድቀ ቃለ እግዚአብሔር ወከመ ያጽንዓ ለተስፋ አበዊነ።,"I’m saying that Christ became a servant of those who are circumcised for the sake of God’s truth, in order to confirm the promises given to the ancestors," +አሕ​ዛ​ብም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ታል፤ ይቅር ብሎ​አ​ቸ​ዋ​ልና፤ መጽ​ሐፍ እን​ዲህ ብሎ​አ​ልና፥ “አቤቱ፥ ስለ​ዚህ በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል እገ​ዛ​ል​ሃ​ለሁ፤ ስም​ህ​ንም አመ​ሰ​ግ​ና​ለሁ።”,ወአሕዛብሰ ይሴብሕዎ ለእግዚአብሔር እስመ ተሣሀሎሙ እስመ ከማሁ ይቤ መጽሐፍ «በእንተዝ እገኒ ለከ በውስተ አሕዛብ እግዚኦ ወእዜምር ለስምከ።»,"and so that the Gentiles could glorify God for his mercy. As it is written,“Because of this I will confess you among the Gentiles, ”“and I will sing praises to your name”." +ዳግ​መ​ናም መጽ​ሐፍ እን​ዲህ ብሎ​አል፥ “አሕ​ዛብ ከሕ​ዝቡ ጋር ደስ ይበ​ላ​ችሁ።”,ወካዕበ ይቤ መጽሐፍ፤ «ተፈሥሑ አሕዛብ ምስለ ሕዝቡ።»,"And again, it says,“Rejoice, Gentiles, with his people”." +ዳግ​መ​ናም እን​ዲህ አለ፥ “አሕ​ዛብ ሁላ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ስ​ግኑ፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ታል።”,ወካዕበ ይቤ «ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር ኵልክሙ አሕዛብ ወይሴብሕዎ ኵሎሙ ሕዝብ።»,"And again,“Praise the Lord, all you Gentiles, ”“and all the people should sing his praises”." +ኢሳ​ይ​ያ​ስም ደግሞ እን​ዲህ ብሎ​አል፥ “የእ​ሴይ ዘር ይነ​ሣል፤ ከእ​ርሱ የሚ​ነ​ሣ​ውም ለአ​ሕ​ዛብ ንጉሥ ይሆ​ናል፤ ሕዝ​ቡም ተስፋ ያደ​ር​ጉ​ታል።”,ኢሳይያስኒ ይቤ «ይቀውም ሥርወ እሴይ ወዘተሠይመ እምኔሁ ይከውን ንጉሠ ለአሕዛብ ወሕዝብ ይትዌከሉ ቦቱ።»,"And again, Isaiah says,“There will be a root of Jesse, ”“who will also rise to rule the Gentiles. ”“The Gentiles will place their hope in him”." +የተ​ስፋ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ኀይል በተ​ስፋ ያበ​ዛ​ችሁ ዘንድ በእ​ም​ነት ደስ​ታ​ንና ሰላ​ምን ሁሉ ይፈ​ጽ​ም​ላ​ችሁ።የጳ​ው​ሎስ ሐዋ​ር​ያዊ ተል​እኮ,ወእግዚአብሔር አምላከ ተስፋ ይፈጽም ለክሙ ኵሎ ፍሥሓ ወሰላመ በአሚን ከመ ያብዝኅክሙ በተስፋሁ ለመንፈስ ቅዱስ ወበኀይሉ��በእንተ አንቅሆተ አኀው,May the God of hope fill you with all joy and peace in faith so that you overflow with hope by the power of the Holy Spirit. +ወን​ድ​ሞች ሆይ፥ እኔም በጎ ምግ​ባ​ርን ሁሉ እን​ደ​ም​ት​ፈ​ጽሙ እታ​መ​ን​ባ​ች​ኋ​ለሁ፤ እና​ንተ ፍጹም ዕው​ቀ​ትን የተ​መ​ላ​ችሁ ናችሁ፤ ባል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ች​ሁ​ንም ልታ​ስ​ተ​ም​ሩ​አ​ቸው ትች​ላ​ላ​ችሁ።,ወእትአመነክሙ አነሂ አኀዊነ ከመ ትፈጽሙ በኵሉ ምግባረ ሠናይ ወጽጉባን አንትሙ በኵሉ ጥበብ ወትክሉ ምህሮቶሙ ለቢጽክሙ።,"My brothers and sisters, I myself am convinced that you yourselves are full of goodness, filled with all knowledge, and are able to teach each other." +ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ አገ​ኘ​ሁት ጸጋ ላሳ​ስ​ባ​ችሁ በአ​ን​ዳ​ንድ ቦታ በድ​ፍ​ረት ጻፍ​ሁ​ላ​ችሁ።,ወተኀቢልየ ጸሐፍኩ ለክሙ እምአሐዱ ገጽ በእንተ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ዘረከብኩ።,"But I’ve written to you in a sort of daring way, partly to remind you of what you already know. I’m writing to you in this way because of the grace that was given to me by God." +በአ​ሕ​ዛብ መካ​ከል ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን አገ​ለ​ግል ዘንድ፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወን​ጌ​ልም እገዛ ዘንድ፥ በእኔ ትም​ህ​ርት አሕ​ዛብ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ የተ​ወ​ደ​ደና የተ​መ​ረጠ መሥ​ዋ​ዕት ይሆኑ ዘንድ።,ከመ እትለአክ ለኢየሱስ ክርስቶስ ውስተ አሕዛብ ወከመ እትቀነይ ለትምህርተ እግዚአብሔር ከመ ይኩን መሥዋዕቶሙ ለአሕዛብ ሥሙረ ወኅሩየ በመንፈስ ቅዱስ በላዕሌየ።,It helps me to be a minister of Christ Jesus to the Gentiles. I’m working as a priest of God’s gospel so that the offering of the Gentiles can be acceptable and made holy by the Holy Spirit. +ለእ​ኔም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ መመ​ኪ​ያዬ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ነው።,ወሊተሰ ኢየሱስ ክርስቶስ ምክሕየ ለኀበ እግዚአብሔር።,So in Christ Jesus I brag about things that have to do with God. +አሕ​ዛ​ብም እን​ዲ​ያ​ምኑ ክር​ስ​ቶስ በቃ​ልም በሥ​ራም ያደ​ረ​ገ​ል​ኝን እና​ገር ዘንድ እደ​ፍ​ራ​ለሁ።,ወእትኀበል እንግር ዘገብረ ሊተ ክርስቶስ በዘየአምኑ አሕዛብ በቃል ወበምግባር።,"I don’t dare speak about anything except what Christ has done through me to bring about the obedience of the Gentiles. He did it by what I’ve said and what I’ve done," +በኀ​ይ​ልና በተ​አ​ም​ራት፥ በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ኀይ​ልና ድንቅ ሥራን በመ​ሥ​ራ​ትም፥ ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም አው​ራ​ጃ​ዎች ጀምሬ እስከ እል​ዋ​ሪ​ቆን ድረስ እንደ አስ​ተ​ማ​ርሁ፥ የክ​ር​ስ​ቶ​ስ​ንም ወን​ጌል ፈጽሞ እንደ ሰበ​ክሁ እና​ገር ዘንድ እደ​ፍ​ራ​ለሁ።,በኀይል ወበትእምርት ወበመንክር በኀይለ መንፈስ ቅዱስ ወዘከመ መሀርኩ በኢየሩሳሌም እስከ አድያሚሃ ለኢያሪኮ ወፈጸምኩ ትምህርተ ክርስቶስ።በእንተ ፍቅረ ትምህርት,"by the power of signs and wonders, and by the power of God’s Spirit. So I’ve completed the circuit of preaching Christ’s gospel from Jerusalem all the way around to Illyricum." +ወን​ጌ​ልን ለማ​ስ​ተ​ማር ተጋሁ፤ ነገር ግን በሌላ መሠ​ረት ላይ እን​ዳ​ላ​ንጽ የክ​ር​ስ​ቶስ ስም ወደ ተጠ​ራ​በት አል​ሄ​ድ​ሁም።,ወፈድፋደ ተፈቅረት ትምህርቱ ወኢሖርኩ ኀበ ተሰምየ ክርስቶስ ከመ ኢይሕንጽ ዲበ መሠረተ ባዕድ።,"In this way, I have a goal to preach the gospel where they haven’t heard of Christ yet, so that I won’t be building on someone else’s foundation." +“ወሬው ያል​ደ​ረ​ሳ​ቸው ያው​ቁ​ታል፤ ያል​ሰ​ሙ​ትም ያስ​ተ​ው​ሉ​ታል” ብሎ መጽ​ሐፍ እንደ ተና​ገረ ነው።,በከመ ይብል መጽሐፍ «እለኒ ኢዜነውዎሙ በእንቲኣሁ ያእምርዎ ሀለዎሙ ወእለኒ ኢሰምዕዎ ይለብውዎ።»,"Instead, as it’s written, “Those who hadn’t been told about him will see, and those who hadn’t heard will understand”.Travel plans to visit Rome" +ዘወ​ትር ወደ እና​ንተ ልመጣ እወ​ድድ ነበር፤ ነገር ���ን ተሳ​ነኝ።,ወዘልፈ እፈቅድ እምጻእ ኀቤክሙ ወይሰአነኒ።,That’s why I’ve been stopped so many times from coming to see you. +አሁን ግን በዚህ ሀገር ሥራ​ዬን ስለ ጨረ​ስሁ፥ ከብዙ ጊዜም ጀምሮ ወደ እና​ንተ ልመጣ እተጋ ስለ ነበር፤,ወይእዜ ባሕቱ እስመ ሰለጥኩ በዝ በሐውርት እስመ እጽሕቅ እምጻእ ኀቤክሙ እምጕንዱይ ዕለት።,"But now, since I don’t have any place to work in these regions anymore, and since I’ve wanted to come to see you for many years," +ወደ አስ​ባ​ንያ ስሄድ እግረ መን​ገ​ዴን ላያ​ችሁ ተስፋ አደ​ር​ጋ​ለሁ፤ ቀደም ብዬ ከእ​ና​ንተ ጋር ደስ ካለኝ በኋ​ላም ከእ​ና​ንተ ወደ​ዚያ እሄ​ዳ​ለሁ።ምእ​መ​ና​ንን ስለ መር​ዳት,ወእንዘ አሐውር መንገለ ሲባንያ እሴፎ እርአይክሙ ኅሉፈ ወእምኀቤክሙ እትፌኖ ህየ እምከመ ቀደምኩ ወተፈሣሕኩ ምስሌክሙ።በእንተ መልእክተ ቅዱሳን,"I’ll visit you when I go to Spain. I hope to see you while I’m passing through. And I hope you will send me on my way there, after I have first been reenergized by some time in your company." +አሁን ግን ቅዱ​ሳ​ንን ለመ​ር​ዳት ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እሄ​ዳ​ለሁ።,ወይእዜሰ አሐውር ኢየሩሳሌም ለመልእክተ ቅዱሳን።,"But now I’m going to Jerusalem, to serve God’s people." +መቄ​ዶ​ን​ያና አካ​ይያ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ቅዱ​ሳን መካ​ከል ላሉ ድሆች አስ​ተ​ዋ​ጽ​ፅኦ ለማ​ድ​ረግ ተባ​ብ​ረ​ዋ​ልና።,እስመ ኀብሩ መቄዶንያ ወአካይያ ያስተዋፅኡ ለነዳያን እለ በኢየሩሳሌም ወለቅዱሳን ወሠምሩ እስመ ርቱዕ ሎሙ።,Macedonia and Achaia have been happy to make a contribution for the poor among God’s people in Jerusalem. +የሚ​ገ​ባ​ቸ​ውም ሰለ​ሆነ በመ​ን​ፈ​ሳዊ ሥራ አሕ​ዛ​ብን ከተ​ባ​በ​ሩ​አ​ቸው ለሰ​ው​ነ​ታ​ቸው በሚ​ያ​ስ​ፈ​ል​ጋ​ቸው ሊረ​ዱ​አ​ቸው ይገ​ባል።,እምከመሰ ተሳተፍዎሙ ለአሕዛብ በግብር ዘመንፈስ ቅዱስ ርቱዕ ይትለአክዎሙ በዘይትፈቀድ ለነፍስቶሙ።,"They were happy to do this, and they are actually in debt to God’s people in Jerusalem. If the Gentiles got a share of the Jewish people’s spiritual resources, they ought to minister to them with material resources." +እን​ግ​ዲህ ይህን ፍሬ ጨር​ሼና አትሜ በእ​ና​ንተ በኩል ወደ አስ​ባ​ንያ እሄ​ዳ​ለሁ።,ወዘንተ ፈጺምየ ወኀቲምየ አኀልፍ እንተ ኀቤክሙ ለሲባንያ።,"So then after I have finished this job and have safely delivered the final amount of the Gentiles’ offering to them, I will leave for Spain, visiting you on the way." +ነገር ግን በመ​ጨ​ረሻ ጊዜ በክ​ር​ስ​ቶስ ወን​ጌል በረ​ከት ፍጹ​ም​ነት እን​ደ​ም​ት​መጣ አም​ና​ለሁ።,ወእትአመን ባሕቱ ከመ እምጻእ ኀቤክሙ ለፍጻሜ ትምህርተ ክርስቶስ።በእንተ ጸሎተ ማኅበር,And I know that when I come to you I will come with the fullest blessing of Christ. +ወን​ድ​ሞች፥ በጸ​ሎ​ታ​ችሁ ስለ እኔ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእኔ ጋር ትተጉ ዘንድ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስና በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ፍቅር እማ​ል​ዳ​ች​ኋ​ለሁ።,ወአስተበቍዐክሙ አኀዊነ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወበፍቅረ መንፈስ ቅዱስ ትስአሉ ሊተ በጸሎትክሙ ኀበ እግዚአብሔር።,"Brothers and sisters, I urge you, through our Lord Jesus Christ and through the love of the Spirit, to join me in my struggles in your prayers to God for me." +ይኸ​ውም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ያሉ ቅዱ​ሳ​ንን በአ​ገ​ል​ግ​ሎቴ ደስ አሰ​ና​ቸው ዘንድ በይ​ሁዳ ሀገር ካሉ ዐላ​ው​ያን እን​ዲ​ያ​ድ​ነኝ ነው።,ከመ ያድኅነኒ እምዐላውያን እለ ብሔረ ይሁዳ ከመ አሥምሮሙ ለቅዱሳን እለ በኢየሩሳሌም።,"Pray that I will be rescued from the people in Judea who don’t believe. Also, pray that my service for Jerusalem will be acceptable to God’s people there" +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቢፈ​ቅድ በደ​ስታ ወደ እና​ንተ መጥቼ ከእ​ና​ንተ ጋር ዐርፍ ዘንድ ነው።,ከመ እምጻእ ኀቤክሙ በፍሥሓ ወአዕርፍ ምስሌ���ሙ በፈቃደ እግዚአብሔር።,so that I can come to you with joy by God’s will and be reenergized with your company. +የሰ​ላም አም​ላክ ከእ​ና​ንተ ጋር ይሁን፤ አሜን።,ወአምላከ ሰላም የሀሉ ምስሌክሙ። አሜን።,May the God of peace be with you all. Amen. +ለክ​ን​ክ​ራ​ኦስ ቤተ ክር​ስ​ቲ​ያን የም​ት​ላ​ላ​ከ​ውን እኅ​ታ​ች​ንን ፌቤ​ንን አደራ እላ​ች​ኋ​ለሁ፤,አማሕፀንኩክሙ ፌቤንሃ እኅተነ እንተ ትትለአክ ለቤተ ክርስቲያን ዘክንክርኤስ።,"I’m introducing our sister Phoebe to you, who is a servant of the church in Cenchreae." +ለቅ​ዱ​ሳ​ንም እን​ደ​ሚ​ገባ በጌ​ታ​ችን ተቀ​በ​ሉ​አት፤ እር​ስዋ ለብ​ዙ​ዎች፥ ለእ​ኔም ረዳት ናትና፤ ለች​ግ​ራ​ች​ሁም በፈ​ቀ​ዳ​ች​ሁት ቦታ መድ​ቡ​አት።,ትትወከፍዋ በእግዚእነ በከመ ይደልዎሙ ለቅዱሳን ወሥርዕዋ ውስተ ዘፈቀድክሙ ለትካዝክሙ እስመ አስለጠት ለብዙኃን ወሊተኒ።,"Welcome her in the Lord in a way that is worthy of God’s people, and give her whatever she needs from you, because she herself has been a sponsor of many people, myself included.Greetings to Roman Christians" +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ሥራ ከእኔ ጋር የተ​ባ​በ​ሩ​ትን ጵር​ስ​ቅ​ላ​ንና አቂ​ላን ሰላም በሉ፤,አምኁ ጵርስቅላሃ ወአቂላሃ እለ ኀብሩ ምስሌየ በግብረ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"Say hello to Prisca and Aquila, my coworkers in Christ Jesus," +ስለ እኔ ሰው​ነ​ታ​ቸ​ውን ለመ​ከራ አሳ​ል​ፈው ሰጥ​ተ​ዋ​ልና፤ የማ​መ​ሰ​ግ​ና​ቸ​ውም እኔ ብቻ አይ​ደ​ለ​ሁም፤ ከአ​ሕ​ዛብ ያመኑ ምእ​መ​ናን ሁሉ ያመ​ሰ​ግ​ኑ​አ​ቸ​ዋል እንጂ።,እለ መጠዉ ክሳዶሙ በእንተ ነፍስየ ወአኮ አነ ባሕቲትየ ዘአአኵቶሙ ዓዲ ኵሎሙ አብያተ ክርስቲያናት ዘአሕዛብ።,"who risked their own necks for my life. I’m not the only one who thanks God for them, but all the churches of the Gentiles do the same." +በቤ​ታ​ቸው ያሉ​ትን ማኅ​በረ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንም ሰላም በሉ፤ ወዳጄ ኤጴ​ኔ​ጦ​ስ​ንም እን​ዴት ነህ? በሉ፤ ይኸ​ውም በእ​ስያ በክ​ር​ስ​ቶስ ላመኑ ሁሉ መጀ​መ​ሪ​ያ​ቸው ነው።,ወአምኁ ማኅበረ እለ ውስተ ቤቶሙ ወአምኁ ኤጴኔጦን እኁየ ዘውእቱ ጥንቶሙ ለእስያ በክርስቶስ።,"Also say hello to the church that meets in their house. Say hello to Epaenetus, my dear friend, who was the first convert in Asia for Christ." +ለእ​ና​ንተ ብዙ የደ​ከ​መ​ች​ላ​ች​ሁን ማር​ያ​ም​ንም ሰላም በሉ።,አምኁ ማርያ እንተ ብዙኀ ሠርሐት ለክሙ።,"Say hello to Mary, who has worked very hard for you." +ከዘ​መ​ዶች ወገን የሚ​ሆ​ኑ​ትን ከእኔ ጋር ያመኑ እን​ድ​ራ​ና​ቆ​ስ​ንና ዩል​ያ​ንን ሰላም በሉ፤ ቀደም ሲል ክር​ስ​ቶ​ስን እንደ አገ​ለ​ገሉ ሐዋ​ር​ያት ያው​ቁ​አ​ቸ​ዋል።,አምኁ እንድራኒቆን ወዩልያን እለ አዝማድየ ወተፄወዉ ምስሌየ ወየአምርዎሙ ሐዋርያት ከመ ቀዲሙኒ ተልእኩ ለክርስቶስ።,"Say hello to Andronicus and Junia, my relatives and my fellow prisoners. They are prominent among the apostles, and they were in Christ before me." +በክ​ር​ስ​ቶስ ወን​ድሜ የሆ​ነ​ውን አም​ጵ​ል​ያ​ጦ​ስን ሰላም በሉ።,አምኁ ጵልያጦን እኁየ በክርስቶስ።,"Say hello to Ampliatus, my dear friend in the Lord." +የክ​ር​ስ​ቶ​ስን ሥራ በመ​ሥ​ራት የም​ን​ተ​ባ​በ​ረ​ውን ኡሩ​ባ​ኖ​ስን፥ ወዳጄ ስን​ጣ​ክ​ን​ንም ሰላም በሉ።,አምኁ ኡሩባኖን ዘነኀብር በግብረ ክርስቶስ ወስንጣክን እኁየ።,"Say hello to Urbanus, our coworker in Christ, and my dear friend Stachys." +በክ​ር​ስ​ቶስ የተ​መ​ረ​ጠ​ውን ኤጤ​ሌ​ንን ሰላም በሉ፤ እነ አር​ስ​ጠ​ቦ​ሎ​ስ​ንም ሰላም በሉ።,አምኁ ኤጤሌን ኀሩዮ ለክርስቶስ አምኅዎሙ ለእለ አርስጠቦሉ።,"Say hello to Apelles, who is tried and true in Christ. Say hello to the members of the household of Aristobulus." +ከዘ​መ​ዶች ወገን የሚ​ሆን ሄሮ​ድ​ዮ​ናን ሰላም በሉ፤ በን​ር​ቃ​ሶስ ቤ��� ያሉ​ት​ንና በክ​ር​ስ​ቶስ ያመ​ኑ​ትን ምእ​መ​ናን ሰላም በሉ።,አምኁ ሄሮድያና ዘእምአዝማድየ አምኁ እለ እምውስተ ቤተ ንርቃሱ እለ በክርስቶስ።,Say hello to my relative Herodion. Say hello to the members of the household of Narcissus who are in the Lord. +በጌ​ታ​ችን ስም መከራ የተ​ቀ​በ​ሉ​ትን የጢ​ሮ​ፊ​ሞ​ና​ንና የጢ​ሮ​ፊ​ሞ​ስን ወገ​ኖች ሰላም በሉ። በጌ​ታ​ችን ስም ብዙ የደ​ከ​መች እኅ​ታ​ች​ንን ጠር​ሴ​ዳን ሰላም በሉ።,አምኁ እለ ጢሮፊሞና ወጢሮፊሞስ እለ ጻመዉ በእግዚእነ አምኁ ጠርሴዳ እኅተነ እንተ ብዙኀ ጻመወት በእግዚእነ።,"Say hello to Tryphaena and Tryphosa, who are workers for the Lord. Say hello to my dear friend Persis, who has worked hard in the Lord." +ጌታ​ችን የመ​ረ​ጠው ሩፎ​ንን፥ እና​ቱ​ንም፥ ለእ​ኔም እናቴ የሆ​ነ​ች​ውን ሰላም በሉ።,አምኁ ሩፎን ኅሩዮ ለእግዚእነ ወእሞ ወሊተኒ እምየ።,"Say hello to Rufus, who is an outstanding believer, along with his mother and mine." +አስ​ቀ​ሪ​ጦ​ስን፥ አል​ሶ​ን​ጳን፥ ሄር​ሜ​ስን፥ ጳጥ​ሮ​ባ​ስን፥ ሄር​ማ​ስን፥ ከእ​ነ​ርሱ ጋር ያሉ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ን​ንም ሰላም በሉ።,አምኁ አስቀሪጦን ወአፍልሶንጳ ወሄርሜን ወጳጥሮባን ወሄርማን ወአኀዊነ እለ ምስሌሆሙ።,"Say hello to Asyncritus, Phlegon, Hermes, Patrobas, Hermas, and the brothers and sisters who are with them." +ፊሎ​ሎ​ጎ​ስን፥ ዩል​ያን፥ ኔር​ዮ​ስን፥ እኅ​ቱ​ንም አሊ​ን​ጳ​ስን ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር ያሉ ቅዱ​ሳ​ንን ሁሉ ሰላም በሉ።,አምኁ ፊሎጎን ወዩልያ ወኔርያ ወእኅቶ አልንጦን ወኵሎሙ ቅዱሳነ እለ ምስሌሆሙ።,"Say hello to Philologus and Julia, Nereus and his sister, and Olympas, and all the saints who are with them." +እርስ በር​ሳ​ችሁ በተ​ቀ​ደሰ ሰላ​ምታ ሰላም ተባ​ባሉ፤ የክ​ር​ስ​ቶስ ማኅ​በረ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንም ሰላም ይሉ​አ​ች​ኋል።,ወተአምኁ በበይናቲክሙ በአምኃ ቅድሳት ወአምኁክሙ ኵሉ አብያተ ክርስቲያናቲሁ ለክርስቶስ።በእንተ ተዐቅቦ እምእለ ይገብሩ ሀከከ,Say hello to each other with a holy kiss. All the churches of Christ say hello to you.Warning against divisions +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን ሆይ፥ እና​ንተ የተ​ማ​ራ​ች​ሁ​ትን ትም​ህ​ርት የሚ​ቃ​ወ​ሙ​ትን፥ መለ​ያ​የ​ት​ንና ማሰ​ና​ከ​ያን የሚ​ያ​ደ​ር​ጉ​ትን እን​ድ​ታ​ው​ቁ​ባ​ቸው እማ​ል​ዳ​ች​ኋ​ለሁ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ተለዩ፤,አስተበቍዐክሙ አኀዊነ ተዐቀብዎሙ ለእለ ይገብሩ ሀከከ ወያመጽኡ ካሕደ ላዕለ ትምህርትክሙ ዘተመሀርክሙ ትግበሩ ባቲ ወተገኀሥዎሙ።,"Brothers and sisters, I urge you to watch out for people who create divisions and problems against the teaching that you learned. Keep away from them." +እነ​ርሱ ለጌ​ታ​ችን ለኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ያይ​ደለ ለሆ​ዳ​ቸው ይገ​ዛ​ሉና፤ በነ​ገር ማታ​ለ​ልና በማ​ለ​ዛ​ዘ​ብም የብ​ዙ​ዎች የዋ​ሃ​ንን ልብ ያስ​ታሉ፤,እስመ ለከርሦሙ ይትቀነዩ ወአኮ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወበኂጣነ ነገር ወበተየውሆ ያስሕትዎሙ ለብዙኃን የዋሃን።,People like that aren’t serving the Lord. They are serving their own feelings. They deceive the hearts of innocent people with smooth talk and flattery. +መታ​ዘ​ዛ​ች​ሁም በሁሉ ዘንድ ተሰ​ም​ቶ​አል፤ እኔም በእ​ና​ንተ ደስ ይለ​ናል፤ ለመ​ል​ካም ነገር ጠቢ​ባን፥ ለክፉ ነገ​ርም የዋ​ሃን እን​ድ​ት​ሆኑ እፈ​ል​ጋ​ለሁ።,ወነገረ ዚኣክሙሰ ተሰምዐ በኵለሄ ወአነሂ እትፌሣሕ በእንቲኣክሙ ወእፈቅድ ለክሙ ትጥበቡ ለሠናይ ወትትገኀሥዎ ለእኩይ።,"The news of your obedience has reached everybody, so I’m happy for you. But I want you to be wise about what’s good, and innocent about what’s evil." +የሰ​ላም አም​ላ​ክም ፈጥኖ ሰይ​ጣ​ንን ከእ​ግ​ራ​ችሁ በታች ይቀ​ጥ​ቅ​ጠው፤ የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ጸጋ ከእ​ና​ንተ ጋ��� ይሁን፤ አሜን።,ወአምላከ ሰላም ይቀጥቅጦ ለሰይጣን በታሕተ እገሪክሙ ፍጡነ ጸጋሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ የሀሉ ምስሌክሙ አሜን።,The God of peace will soon crush Satan under your feet. The grace of our Lord Jesus Christ be with you.Greetings from Paul’s coworkers +ከእኔ ጋር በሥራ የሚ​ተ​ባ​በ​ረው ጢሞ​ቴ​ዎ​ስም፥ ከዘ​መ​ዶች ወገን የሚ​ሆኑ ሉቅ​ዮ​ስም፥ ኢያ​ሶ​ንም፥ ሱሲ ጴጥ​ሮ​ስም ሰላም ይሉ​አ​ች​ኋል።,ይኤምኀክሙ ጢሞቴዎስ ዘነኀብር ግብረ ምስሌሁ ወሉቅዮስ ወኢያሶን ወሱሲ ጴጥሮስ እለ እምአዝማድየ።,"Timothy my coworker says hello to you, and Lucius, Jason, and Sosipater, my relatives." +ይህ​ችን መል​እ​ክት የጻ​ፍ​ኋት እኔ ጤር​ጥ​ዮስ በጌ​ታ​ችን ስም ሰላም እላ​ች​ኋ​ለሁ።,ወአማኅኩክሙ አነ ጤርጥዮስ ዘጸሐፍክዋ ለዛቲ መጽሐፍ በእግዚእነ።,"I’m Tertius, and I’m writing this letter to you in the Lord—hello!" +እኔ​ንና አብ​ያተ ክር​ስ​ቲ​ያ​ና​ትን ሁሉ በእ​ን​ግ​ድ​ነት የተ​ቀ​በለ ጋይ​ዮ​ስም ሰላም ብሎ​አ​ች​ኋል፤ የከ​ተ​ማው መጋቢ አር​ስ​ጦ​ስና ወን​ድ​ማ​ችን ቁአ​ስ​ጥ​ሮ​ስም ሰላም ብለ​ዋ​ች​ኋል።,አምኀክሙ ጋይዮስ ዘያኀድረኒ በንግደትየ ወኵሉ አብያተ ክርስቲያናት አምኁክሙ አርስጦስ መጋቤ ሀገር ወቁአስጥሮስ እኁነ።,"Gaius, who is host to me and to the whole church, says hello to you. Erastus the city treasurer says hello to you, along with our brother Quartus.Final prayer" +ከዓ​ለም አስ​ቀ​ድሞ ምሥ​ጢሩ ተሰ​ውሮ ስለ ነበረ ስለ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ በማ​ስ​ተ​ም​ራት ትም​ህ​ርት ላይ ሊያ​ጸ​ና​ችሁ የሚ​ች​ለው እርሱ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው።,ውእቱ ዘይክል ያጽንዕክሙ እግዚአብሔር ላዕለ ስብከት ዘእሰብክ ባቲ በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘኅቡእ ኅርመታ እምቅድመ ዓለም።, +ይህም በነ​ቢ​ያት ቃልና የዘ​ለ​ዓ​ለም ገዥ በሚ​ሆን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትእ​ዛዝ በዚህ ወራት ተገ​ለጠ፤ አሕ​ዛብ ሁሉ ይህን ሰም​ተ​ውና ዐው​ቀው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጅ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ያምኑ ዘንድ።,ወአስተርአየ በዝ መዋዕል እምቃለ ነቢያት ወበትእዛዘ እግዚአብሔር ዘለዓለም ከመ ይስምዑ ኵሉ አሕዛብ ወይእመኑ በኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር።,May the glory be to God who can strengthen you with my good news and the message that I preach about Jesus Christ. He can strengthen you with the announcement of the secret that was kept quiet for a long time. +ብቻ​ውን ጠቢብ ለሆ​ነው ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክብር ይሁን፤ አሜን።,ወያእምርዎ ለእግዚአብሔር ዘሎቱ ስብሐት ወውእቱ ጠቢብ ለዓለመ ዓለም አሜን።,Now that secret is revealed through what the prophets wrote. It is made known to the Gentiles in order to lead to their faithful obedience based on the command of the eternal God. +የጌ​ታ​ችን የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ጸጋ ከሁ​ላ​ችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።በቆ​ሮ​ን​ቶስ ተጽፋ ለክ​ን​ክ​ራ​ኦስ ማኅ​በረ ክር​ስ​ቲ​ያን በም​ት​ላ​ላ​ከው በፌ​ቤን እጅ ወደ ሮሜ ሰዎች የተ​ላ​ከ​ችው መል​እ​ክት ተፈ​ጸ​መች።ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምስ​ጋና ይሁን ለዘ​ለ​ዓ​ለሙ አሜን።,ጸጋሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ የሀሉ ምስለ ኵልክሙ አሜን።ተፈጸመት መልእክት ኀበ ሰብአ ሮሜ ዘተጽሕፈት በቆሮንቶስ ወተፈነወት በእደ ፌበን እንተ ትትለአኮሙ ለማኅበረ ቤተ ክርስቲያን ዘክርንክርኤስ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር ለዓለመ ዓለም አሜን።,"May the glory be to God, who alone is wise! May the glory be to him through Jesus Christ forever! Amen." +አንተ ሰው ሆይ፥ እው​ነት ለሚ​ፈ​ር​ደው ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምን ትመ​ል​ስ​ለ​ታ​ለህ? በወ​ን​ድ​ምህ ላይ የም​ት​ጠ​ላ​ውን ያን ሥራ አንተ ራስህ ከሠ​ራ​ኸው በራ​ስህ የም​ት​ፈ​ርድ አይ​ደ​ለ​ምን? አንተ ራስህ ያን ��ራ ትሠ​ራ​ዋ​ለ​ህና።,ዕጓለ እመሕያው በምንትኑ ዘትትዋሥኦ ለመኰንነ ጽድቅ ሶበ አንተ ዝኰ ዘትግዕዝ በላዕለ ባዕድ ሶበ ለሊከ ትገብር ዝኰ ዘትጸልእ በላዕለ ቢጽከ አኮኑ ርእሰከ ትግዕዝ እስመ ለሊከ ትገብሮ።,So every single one of you who judge others is without any excuse. You condemn yourself when you judge another person because the one who is judging is doing the same things. +ይህም እን​ደ​ዚህ በሚ​ያ​ደ​ርጉ ሰዎች ላይ ቅጣት የሚ​ያ​መጣ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍርዱ እው​ነት እንደ ሆነ እና​ው​ቃ​ለን።,ነአምር ከመ ጽድቅ ኵነኔሁ ለእግዚአብሔር ዘያመጽእ መቅሠፍተ ላዕለ እለ ይገብሩ ዘንተ ከመዝ።,"We know that God’s judgment agrees with the truth, and his judgment is against those who do these kinds of things." +አንተ ሰው ሆይ፥ በሌላ ላይ አይ​ተህ የም​ት​ጠ​ላ​ው​ንና የም​ት​ነ​ቅ​ፈ​ውን ያን አንተ ራስህ የም​ት​ሠ​ራው ከሆነ፥ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍርድ እን​ደ​ም​ታ​መ​ልጥ ታስ​ባ​ለ​ህን?,ኀልዮ እስኩ ዕጓለ እመሕያው ለዝንቱ ለእመ ብከ ኀበ ታመሥጥ እምኵነኔሁ ለእግዚአብሔር ሶበ ለሊከ ትገብሮ ለዝኩ ዘትግዕዝ በላዕለ ባዕድ ወዘትጸልእ።,"If you judge those who do these kinds of things while you do the same things yourself, think about this: Do you believe that you will escape God’s judgment?" +ወይስ በቸ​ር​ነቱ ብዛት በመ​ታ​ገሡ፥ ለአ​ን​ተም እሺ በማ​ለቱ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አላ​ዋቂ ልታ​ደ​ር​ገው ታስ​ባ​ለ​ህን? የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርስ ቸር​ነቱ አን​ተን ወደ ንስሓ እን​ዲ​መ​ል​ስህ አታ​ው​ቅ​ምን?,ትትሔዘብኑ ታስተዐብዶ ለእግዚአብሔር በብዝኀ ምሕረቱ ወበትዕግሥቱ ወበኦሆ ብሂሎቱ ላዕሌከ ኢተአምርኑ ከመ ምሕረቱ ለእግዚአብሔር ኪያከ ያገርር ኀበ ንስሓ።,"Or do you have contempt for the riches of God’s generosity, tolerance, and patience? Don’t you realize that God’s kindness is supposed to lead you to change your heart and life?" +ነገር ግን ልቡ​ና​ህን እንደ ማጽ​ና​ትህ፥ ንስ​ሓም እንደ አለ​መ​ግ​ባ​ትህ መጠን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እው​ነ​ተና ፍርድ በሚ​ገ​ለ​ጥ​በት ቀን መቅ​ሠ​ፍ​ትን ለራ​ስህ ታከ​ማ​ቻ​ለህ።,ወባሕቱ በአምጣነ ታጸንዕ ልበከ ወኢትኔስሕ ትዘግብ ለከ መቅሠፍተ ለአመ ይበጽሐከ ኵነኔሁ ለእግዚአብሔር።,You are storing up wrath for yourself because of your stubbornness and your heart that refuses to change. God’s just judgment will be revealed on the day of wrath. +እርሱ በእ​ው​ነ​ተና ፍርዱ ለሁሉ እንደ ሥራው ይከ​ፍ​ለ​ዋ​ልና።,እስመ ውእቱ ይፈድዮ ለኵሉ በከመ ምግባሩ በኵነኔ ጽድቁ።በእንተ ተዐጋሥያን ወከሓድያን,“God will repay everyone based on their works”. +በበጎ ምግ​ባር ጸን​ተው ለሚ​ታ​ገሡ፥ ምስ​ጋ​ናና ክብ​ርን፥ የማ​ይ​ጠፋ ሕይ​ወ​ት​ንም ለሚሹ እርሱ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ትን ይሰ​ጣ​ቸ​ዋል።,ወለእለሰ ተዐገሡ በምግባር ሠናይ ወየኀሥሡ ክብረ ወስብሐተ ውእቱኒ ይሁቦሙ ሕይወተ ዘለዓለም።,"On the one hand, he will give eternal life to those who look for glory, honor, and immortality based on their patient good work." +ለሚ​ክ​ዱና እው​ነ​ትን ለሚ​ለ​ውጡ፥ ዐመ​ፅ​ንም ለሚ​ወ​ድዱ ሰዎች ዋጋ​ቸው ቍጣና መቅ​ሠ​ፍት ነው።,ወለእለሰ ከሓድያን ወዓላውያነ ጽድቅ ወመፍቀርያነ ዐመፃ ፍዳሆሙ መቅሠፍት ወመንሱት።,"But on the other hand, there will be wrath and anger for those who obey wickedness instead of the truth because they are acting out of selfishness and disobedience." +መከ​ራና ጭን​ቀት አስ​ቀ​ድሞ በአ​ይ​ሁ​ዳዊ፥ ደግ​ሞም በአ​ረ​ማዊ፥ ሥራዉ ክፉ በሆነ ሰው ሁሉ ላይ ነው።,ወቍጥዓ ወገዓር ወምንዳቤ ለነፍሰ ኵሉ ሰብእ ዘእኩይ ምግባሩ እመኒ አይሁዳዊ ወእመኒ አረማዊ።,"There will be trouble and distress for every human being who does evil, for the Jew first and also for the Greek." +ምስ​ጋ​ናና ክብር፥ ሰላ​ምም አስ​ቀ​ድሞ ለአ​ይ​ሁ​ዳዊ፥ ደግ​ሞም ለአ​ረ​ማዊ፥ ሥራዉ መል​ካም ለሆነ ሁሉ ነው።,ክብር ወስብሐት ወሰላም ለኵሉ ዘሠናይ ምግባሩ እመኒ አይሁዳዊ ወእመኒ አረማዊ።,"But there will be glory, honor, and peace for everyone who does what is good, for the Jew first and also for the Greek." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሰው ፊት አያ​ዳ​ላ​ምና።,እስመ ኢያደሉ እግዚአብሔር ለገጸ ሰብእ።,God does not have favorites. +ከሕግ ወጥ​ተው የበ​ደሉ በሕግ ይፈ​ረ​ድ​ባ​ቸ​ዋል፤ ያለ ሕግ የበ​ደሉ ሁሉም ያለ ሕግ ይፈ​ረ​ድ​ባ​ቸ​ዋል።,እስመ ኵሎሙ እለ ፈድፈደ እምሕግ አበሳሆሙ ፈድፈደ እምሕግ ኵነኔሆሙ ወኵሎሙ እለ ዘእንበለ ሕግ አበሳሆሙ ዘእንበለ ሕግ ኵነኔሆሙ።በእንተ እለ ይፈቅዱ ይጽደቁ በአጽምዖ መጻሕፍት,"Those who have sinned outside the Law will also die outside the Law, and those who have sinned under the Law will be judged by the Law." +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ሕግን የሚ​ያ​ደ​ርጉ ይጸ​ድ​ቃሉ እንጂ ሕግን የሚ​ሰሙ አይ​ጸ​ድ​ቁ​ምና።,ቦኑ በአጽምዖ መጻሕፍት ይጸድቁ በቅድመ እግዚአብሔር አኮኑ ዳእሙ በገቢሮቱ ይጸድቁ።,It isn’t the ones who hear the Law who are righteous in God’s eyes. It is the ones who do what the Law says who will be treated as righteous. +ሕግ የሌ​ላ​ቸው አሕ​ዛ​ብስ እንኳ ለራ​ሳ​ቸው ሕግ ይሠ​ራሉ፤ ራሳ​ቸው ለራ​ሳ​ቸው ሕግን ይደ​ነ​ግ​ጋሉ፤ በሕ​ጋ​ቸው የታ​ዘ​ዘ​ው​ንም ያደ​ር​ጋሉ።,አሕዛብኒ እለ አልቦሙ ሕግ ይሠርዑ ሎሙ ሕገ ወየሐግጉ ሎሙ ለሊሆሙ ወይገብሩ ዘበሕጎሙ።,"Gentiles don’t have the Law. But when they instinctively do what the Law requires they are a Law in themselves, though they don’t have the Law." +በል​ባ​ቸው የተ​ጻ​ፈ​ውን የሕግ ሥራ ያሳ​ያሉ፤ ከሥ​ራ​ቸ​ውም የተ​ነሣ ይታ​ወ​ቃል፤ ሕሊ​ና​ቸ​ውም ይመ​ሰ​ክ​ር​ባ​ቸ​ዋል፤ ይፈ​ር​ድ​ባ​ቸ​ዋ​ልም።,ወያሬእዩ ገቢረ ሕግ እንዘ ጽሑፍ ውእቱ ውስተ ልቦሙ ወይትዐወቅ እምግባሮሙ ወያርሰሐስሖሙ ልቦሙ ወይቀልዮሙ።,"They show the proof of the Law written on their hearts, and their consciences affirm it. Their conflicting thoughts will accuse them, or even make a defense for them," +ይህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ እኔ በወ​ን​ጌል እን​ዳ​ስ​ተ​ማ​ርሁ ሰዎ​ችን በል​ቡ​ና​ቸው የሰ​ወ​ሩ​ት​ንና የሸ​ሸ​ጉ​ትን በሚ​መ​ረ​ም​ር​በት ጊዜ የሚ​ና​ገ​ሩ​ትና የሚ​መ​ል​ሱት እን​ደ​ሌለ ስለ​ሚ​ያ​ውቁ ነው።ራሱ የማ​ይ​ሠራ ለሌ​ላው የሚ​ያ​ስ​ተ​ምር,ወየአምሩ ከመ አልቦ ዘይብሉ ወዘይወቅሱ አመ የሐትቶሙ እግዚአብሔር ለዕጓለ እመሕያው ዘየኀብኡ ወዘይከብቱ ውስተ ልቦሙ በከመ መሀርኩ በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ።በእንተ ዘለባዕድ ይሜህር ወለሊሁ ኢይገብር,"on the day when, according to my gospel, God will judge the hidden truth about human beings through Christ Jesus.Jews will be judged as well" +አንተ አይ​ሁ​ዳዊ፥ በኦ​ሪ​ትህ የም​ታ​ርፍ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የም​ት​መካ ከሆ​ንህ፥,ወሶበ አንተ አይሁዳዊ ዘተዐርፍ በኦሪትከ ወትትሜካሕ በእግዚአብሔር።,"But,if you call yourself a Jew;if you rely on the Law;if you brag about your relationship to God;" +ፈቃ​ዱን የም​ታ​ውቅ፥ መል​ካ​ሙ​ንም የም​ት​ለይ፥ ኦሪ​ት​ንም የተ​ማ​ርህ ከሆ​ንህ፥,ወተአምር ፈቃዶ ወትፈልጥ ዘይኄይስ ወምሁር አንተ ኦሪተ።,if you know the will of God;if you are taught by the Law so that you can figure out the things that really matter; +አንተ የዕ​ው​ሮች መሪ፥ በጨ​ለ​ማም ላሉት ብር​ሃን እንደ ሆንህ በራ​ስህ የም​ት​ታ​መን ከሆ​ንህ፥,ወትትአመን በርእስከ ከመ አንተ መርሖሙ ለዕዉራን ወብርሃኖሙ ለእለ ውስተ ጽልመት።,if you have persuaded yourself that you are:a guide for the blind;a light to those who are in darkness; +ሰነ​ፎ​ችን ልባ​ሞች የም​ታ​ደ​ርግ፥ ሕፃ​ና​ትን የም​ታ​ስ​ተ​��ር፥ ጻድ​ቅና የም​ት​ከ​ብ​ር​በ​ትን የኦ​ሪ​ትን ሕግ የም​ታ​ውቅ የም​ት​መ​ስል፥,ወመጥብቢሆሙ ለአብዳን ወመምህሮሙ ለሕፃናት ወትትሜሰል ጻድቀ ወተአምር ሕገ ኦሪት በዘትጸድቅ።,an educator of the foolish;a teacher of infants ; +እን​ግ​ዲህ ሌላ​ውን የም​ታ​ስ​ተ​ምር ራስ​ህን እን​ዴት አታ​ስ​ተ​ም​ርም? አት​ስ​ረቁ ትላ​ለህ፤ ነገር ግን አንተ ራስህ ትሰ​ር​ቃ​ለህ።,ወእፎኑ እንከ ዘኢትሜህር ርእሰከ ዘለባዕድ ትሜህር ኢትስርቁ ትብል ወለሊከ ትሰርቅ።,"then why don’t you who are teaching others teach yourself?If you preach, “No stealing,” do you steal?" +አታ​መ​ን​ዝሩ ትላ​ለህ፤ ነገር ግን አንተ ራስህ ታመ​ነ​ዝ​ራ​ለህ፤ ወደ ጐል​ማሳ ሚስ​ትም ትሄ​ዳ​ለህ፤ ጣዖ​ትን ትጸ​የ​ፋ​ለህ፤ አንተ ግን ቤተ መቅ​ደ​ስን ትዘ​ር​ፋ​ለህ።,ኢትዘምዉ ትብል ወለሊከ ትዜሙ ወተሐውር ኀበ ብእሲተ ብእሲ ወታስቈርር ጣዖተ ወለሊከ ትሰርቅ ቤተ መቅደስ።,"If you say, “No adultery,” do you commit adultery?If you hate idols, do you rob temples?" +በኦ​ሪት ትመ​ካ​ለህ፤ ነገር ግን አንተ ራስህ ኦሪ​ትን በመ​ሻር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ታቃ​ል​ለ​ዋ​ለህ።,ወትትሜካሕ በኦሪት ወለሊከ ዐላዊሃ ለኦሪት ወታስተሐቅሮ ለእግዚአብሔር።በእንተ እለ ይፀርፉ ላዕለ ስመ እግዚአብሔር,"If you brag about the Law, do you shame God by breaking the Law?" +እንደ ተጻ​ፈም “እነሆ፥ በእ​ና​ንተ ምክ​ን​ያት አሕ​ዛብ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ስም ይሰ​ድ​ባሉ።”ስለ ግዝ​ረ​ትና ስለ አይ​ሁ​ዳ​ዊ​ነት,ወናሁ «በእንቲኣክሙ ይፀርፉ አሕዛብ ላዕለ ስመ እግዚአብሔር» በከመ ጽሑፍ።,As it is written: “The name of God is discredited by the Gentiles because of you”. +ኦሪ​ት​ንም ብት​ፈ​ጽም ግዝ​ረት ትጠ​ቅ​ም​ሃ​ለች፤ ኦሪ​ትን ባት​ፈ​ጽም ግን ግዝ​ረ​ትህ አለ​መ​ገ​ዘር ትሆ​ን​ብ​ሃ​ለች።,ግዝረትሰ ትበቍዐከ ለእመ ገበርከ ሕገገ ኦሪት ወእመሰ ኢገበርከ ሕገገ ኦሪት ግዝረትከ ቍልፈተ ትከውነከ።,"Circumcision is an advantage if you do what the Law says. But if you are a person who breaks the Law, your status of being circumcised has changed into not being circumcised." +አንተ ሳት​ገ​ዘር ብት​ኖር፥ ኦሪ​ት​ንም ብት​ጠ​ብቅ አለ​መ​ገ​ዘ​ርህ መገ​ዘር ትሆ​ን​ል​ሃ​ለች።,ወለእመሰ እንዘ ቈላፍ አንተ ወዐቀብከ ሕገገ ኦሪት ቍልፈትከ ግዝረተ ትከውነከ።,"So if the person who isn’t circumcised keeps the Law, won’t his status of not being circumcised be counted as if he were circumcised?" +ተገ​ዝ​ረህ ኦሪ​ትን ከም​ታ​ፈ​ርስ በተ​ፈ​ጥሮ ያገ​ኘ​ሃት አለ​መ​ገ​ዘ​ርህ አብ​ራህ ብት​ኖር ይሻ​ል​ሃል፤ ኦሪ​ትን ከም​ታ​ፈ​ርስ ከአ​ንተ ከተ​ገ​ዘ​ር​ኸው ያ ያል​ተ​ገ​ዘ​ረው፥ ኦሪ​ትን የሚ​ፈ​ጽ​መው ይሻ​ላል።,ወይኄይሰከ ትንበር ቍልፈትከ እንተ ተፈጥረት ምስሌከ እምትትገዘር ወትዕሉ ሕገ ኦሪት ወይኄይስ እምኔከ እምግዙር ዘተዐሉ ሕገ ኦሪት ዝኩ ቈላፍ ዘይገብር ሕገ ኦሪት።,The one who isn’t physically circumcised but keeps the Law will judge you. You became a lawbreaker after you had the written Law and circumcision. +በውኑ ለሰው ይም​ሰል አይ​ሁ​ዳዊ መሆን ይገ​ባ​ልን? ለሰው ፊትስ ተብሎ ይገ​ዘ​ሩ​አ​ልን?,ቦኑ ለዐይነ ሰብእ ይትየሀዱ ወቦኑ ለአድልዎ ይትገዘሩ አኮኑ በክዱን ይትየሀዱ።,"It isn’t the Jew who maintains outward appearances who will receive praise from God, and it isn’t people who are outwardly circumcised on their bodies." +ዳሩ ግን አይ​ሁ​ዳ​ዊ​ነት በስ​ውር ነው፤ መገ​ዘ​ርም በመ​ን​ፈስ የልብ መገ​ዘር እንጂ በኦ​ሪት ሥር​ዐት አይ​ደ​ለም፤ ምስ​ጋ​ና​ውም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው እንጂ ከሰው አይ​ደ​ለም።,ወግዝረትሰ ግዝረተ ጽላሌ ልብ በመንፈስ ወአኮ በትምህርተ መጽሐፍ ከመ ትትአኰት በኀበ እግዚአብሔር እምትትአኰት በኀበ ዕጓለ እመሕያው።,"Instead, it is the person who is a Jew inside, who is circumcised in spirit, not literally. That person’s praise doesn’t come from people but from God." +እን​ግ​ዲህ አይ​ሁ​ዳዊ የመ​ባል ትርፉ ምን​ድን ነው? የግ​ዝ​ረ​ትስ ጥቅ​ምዋ ምን​ድን ነው?,ምንትኑ እንከ ረባኁ ለተይህዶ ወምንትኑ ስላጤሃ ለግዝረት።,So what’s the advantage of being a Jew? Or what’s the benefit of circumcision? +በሁሉ ነገር ብዙ ነው፤ ነገር ግን ከዚያ አስ​ቀ​ድሞ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል አደራ ተሰ​ጣ​ቸው።,ብዙኅ በኵሉ ምግባር ወቅድመ ውእቱ ተአምኖ በቃለ እግዚአብሔር።,"Plenty in every way. First of all, the Jews were trusted with God’s revelations." +የማ​ያ​ምኑ ቢኖ​ሩስ የእ​ነ​ርሱ አለ​ማ​መን ሌላ​ውን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ያ​ምን ይከ​ለ​ክ​ላ​ልን? አይ​ከ​ለ​ክ​ልም።,ወእመኒ ቦ እለ ኢየአምኑ ኢአሚነ ዚኣሆሙኑ ይከልእ ባዕደ ከመ ኢይእመን በእግዚአብሔር ሐሰ።,"What does it matter, then, if some weren’t faithful? Their lack of faith won’t cancel God’s faithfulness, will it?" +መጽ​ሐፍ፥ “በነ​ገ​ርህ ትጸ​ድቅ ዘንድ፥ በፍ​ር​ድ​ህም ታሸ​ንፍ ዘንድ” ብሎ እንደ ተና​ገረ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እው​ነ​ተና ነውና፥ ሰውም ሁሉ ሐሰ​ተና ነውና።,እስመ እግዚአብሔር ጻድቅ ወኵሉ ሰብእ ሐሳዊ እስመ ከመዝ ይብል መጽሐፍ «ከመ ትጽደቅ በነቢብከ ወትማዕ በኵነኔከ።»,"Absolutely not! God must be true, even if every human being is a liar, as it is written:“So that it can show that you are right in your words; ”“and you will triumph when you are judged.”" +በእኔ ኀጢ​አት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጽድቅ ከጸና እን​ግ​ዲህ ምን እን​ላ​ለን? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሰው ላይ ቅጣ​ትን ቢያ​መጣ ይበ​ድ​ላ​ልን? አይ​በ​ድ​ልም፤ የም​ና​ገ​ረ​ው​ንም በሰው ልማድ እና​ገ​ራ​ለሁ።,ወእመሰ በዓመፃ ዚኣየኑ ይቀውም ጽድቀ እግዚአብሔር ምንተ እንከ ንብል ይዔምፅኑ እግዚአብሔር ሶበ ያመጽእ መቅሠፍተ ላዕለ ሰብእ ሐሰ ወዘኒ እነብብ ሕገ ሰብእ እነብብ።,"But if our lack of righteousness confirms God’s justice, what will we say? That God, who brings wrath upon us, isn’t just ?" +እን​ዲ​ህማ ከሆነ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዓ​ለም እን​ደ​ምን ይፈ​ር​ዳል?,ወእፎኑመ እንከ ይኴንን እግዚአብሔር ዓለመ።,"Absolutely not! If God weren’t just, how could he judge the world?" +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እው​ነት በእኔ ሐሰ​ተ​ና​ነት ለክ​ብሩ ከፍ ከአለ እን​ግ​ዲህ እኔን እንደ ኀጢ​አ​ተና ለምን ይፈ​ር​ድ​ብ​ናል?,ወእመሰ ጽድቅ ውእቱ ቃለ እግዚአብሔር ወበሐሰተ ዚኣየ ተዐውቀ ዕበዩ ወስብሐቲሁ ለምንት እንከ ይኴንነኒ ከመ ኃጥእ።,"But if God’s truth is demonstrated by my lie and it increases his glory, why am I still judged as a sinner?" +በውኑ እና መል​ካም ነገር እና​ገኝ ዘንድ ክፉ ነገር እና​ድ​ርግ እን​ደ​ም​ንል አስ​መ​ስ​ለው የሚ​ጠ​ረ​ጥ​ሩ​ንና የሚ​ነ​ቅ​ፉን ሰዎች እን​ደ​ሚ​ሰ​ድ​ቡን ነን? ለእ​ነ​ር​ሱስ ቅጣ​ታ​ቸው ተዘ​ጋ​ጅ​ቶ​ላ​ቸ​ዋል።,ቦኑ እንጋ ንሕነ ዘከመ ይፀርፉ ላዕሌነ እለ ይፀርፉ ወይትሔዘቡነ ከመ ንሕነ ንብል ንግበር እኩየ ከመ ንርከብ ሠናየ ወሎሙሰ ጽኑሕ ደይኖሙ።,"Why not say, “Let’s do evil things so that good things will come out of it”? All are under the power of sin" +እን​ግ​ዲህ ምን እን​ላ​ለን? ከእ​ነ​ርሱ እን​በ​ል​ጣ​ለን? አይ​ደ​ለም፤ አይ​ሁ​ዳ​ዊ​ንም፥ አረ​ማ​ዊ​ንም እነሆ፥ አስ​ቀ​ድ​መን ነቅ​ፈ​ና​ቸ​ዋል፤ ሁሉም ስተ​ዋ​ልና።,ምንተ እንከ ንብል ናሁ ወዳእነ ግዕዝናሆሙ ለአይሁዳዊ ወለአረማዊ እስመ ኵሎሙ ስሕቱ።,So what are we saying? Are we better off? Not at all. We have already stated the charge: both Jews and Greeks are all under the power of sin. +መጽ​ሐፍ እን​ዲህ እን​ዳለ “አንድ ስንኳ ጻድቅ የለም።,በከመ ይብል መጽሐፍ «አልቦ ጻድቅ ወአልቦ ጠቢብ።,"As it is written,“There is no righteous person, not even one. ”" +አስ​ተ​ዋ​ይም የለም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም የሚ​ሻው የለም።,ወአልቦ ዘየኃሥሦ ለእግዚአብሔር።,“There is no one who understands. ”“There is no one who looks for God. ” +ሁሉም ተባ​ብሮ በደለ፤ በጎ ሥራ​ንም የሚ​ሠራ የለም፤ አንድ ስንኳ ቢሆን የለም።,ኵሉ ዐረየ ወኅቡረ ዐለወ አልቦ ዘይገብራ ለሠናይት አልቦ ወኢአሐዱ።,“They all turned away. ”“They have become worthless together. ”“There is no one who shows kindness. ”“There is not even one.” +ጕረ​ሮ​አ​ቸው እንደ ተከ​ፈተ መቃ​ብር ነው፤ በአ​ን​ደ​በ​ታ​ቸ​ውም ሸነ​ገሉ፤ ከከ​ን​ፈ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም በታች የእ​ባብ መርዝ አለ፤,ከመ መቃብር ክሡት ጐራዒቶሙ ወጸለሐዉ በልሳናቲሆሙ።,"“Their throat is a grave that has been opened. ”“They are deceitful with their tongues, ”“and the poison of vipers is under their lips.”" +አፋ​ቸው መራራ ነው፤ መር​ገ​ም​ንም የተ​ሞላ ነው።,ሕምዘ አርዌ ምድር ታሕተ ከናፍሪሆሙ መሪር አፉሆሙ ወምሉእ መርገመ።,“Their mouths are full of cursing and bitterness.” +እግ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም ደምን ለማ​ፍ​ሰስ ፈጣ​ኖች ናቸው።,በሊኅ እገሪሆሙ ለክዒወ ደም።,“Their feet are quick to shed blood; ” +በመ​ን​ገ​ዳ​ቸው ጥፋ​ትና ጕስ​ቍ​ልና አለ።,ኀሣር ወቅጥቃጤ ውስተ ፍኖቶሙ።,“destruction and misery are in their ways; ” +የሰ​ላ​ምን መን​ገድ አያ​ው​ቋ​ትም።,ወኢየአምርዋ ለፍኖተ ሰላም።,“and they don’t know the way of peace.” +በዐ​ይ​ኖ​ቻ​ቸ​ውም ፊት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን መፍ​ራት የለም።”,ወአልቦ ፍርሃተ እግዚአብሔር ቅድመ አዕይንቲሆሙ።»,“There is no fear of God in their view of the world.” +አን​ደ​በት ሁሉ ይዘጋ ዘንድ፥ ዓለ​ምም ሁሉ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍርድ በታች ይሆን ዘንድ ኦሪት የሚ​ና​ገ​ረው ሁሉ በኦ​ሪት ላሉት እንደ ተነ​ገረ እና​ው​ቃ​ለን።,ነአምር ከመ ኵሉ ዘይብል ኦሪት ለእለ ውስተ ኦሪት ይቤሎሙ ከመ ይትፈፀም ኵሉ አፍ ወይኩን ግሩረ ኵሉ ዓለም ለእግዚአብሔር።,"Now we know that whatever the Law says, it speaks to those who are under the Law, in order to shut every mouth and make it so the whole world has to answer to God." +ከኦ​ሪት የተ​ነሣ ኀጢ​አት ስለ ታወ​ቀች ሰው ሁሉ የኦ​ሪ​ትን ሥር​ዐት በመ​ፈ​ጸም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አይ​ጸ​ድ​ቅም።,እስመ ኢይጸድቅ ኵሉ ዘነፍስ በገቢረ ሕገገ ኦሪት በቅድመ እግዚአብሔር እስመ እምኦሪት ተዐውቀት ኀጢአት።,"It follows that no human being will be treated as righteous in his presence by doing what the Law says, because the knowledge of sin comes through the Law.God’s righteousness through faithfulness of Christ" +አሁን ግን በኦ​ሪ​ትና በነ​ቢ​ያት የተ​መ​ሰ​ከ​ረ​ላት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጽድቅ ያለ ኦሪት ተገ​ለ​ጠች።,ይእዜሰኬ አስተርአየት ጽድቀ እግዚአብሔር እንዘ ኢይትገበር ሕገገ ኦሪት።,"But now God’s righteousness has been revealed apart from the Law, which is confirmed by the Law and the Prophets." +የሚ​ያ​ም​ኑ​በት ሁሉ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን በማ​መን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ይጸ​ድ​ቃሉ።,ኦሪት፥ ወነቢያት ኮንዎ ሰማዕተ ከመ በአሚን በኢየሱስ ክርስቶስ ይጸድቁ በኀበ እግዚአብሔር ኵሎሙ እለ የአምኑ ቦቱ።,God’s righteousness comes through the faithfulness of Jesus Christ for all who have faith in him. There’s no distinction. +በዚ​ህም ልዩ​ነት የለም፤ ሁሉም ፈጽ​መው በድ​ለ​ዋ​ልና፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ማክ​በ​ር​ንም ትተ​ዋ​ልና።,ኢፈለጠ ወኢሌለየ እስመ ኵሎሙ አበሱ ወጌገዩ ወኀደጉ ስብሐተ እግዚአብሔር።,"All have sinned and fall short of God’s glory," +ጽድቅ ግን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ቤዛ​ነት ያለ ዋጋ በእ​ርሱ ቸር​ነት ሆነ።,ወጽድቅሰኬ በከንቱ ኮነ በጸጋ ዚኣሁ ረከቡ ሕይ��ተ በኢየሱስ ክርስቶስ።,but all are treated as righteous freely by his grace because of a ransom that was paid by Christ Jesus. +እር​ሱ​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ም​ነት የሚ​ገኝ፥ በደ​ሙም የሆነ ማስ​ተ​ስ​ረያ አድ​ርጎ አቆ​መው፤ ይህም ከጥ​ንት ጀምሮ በበ​ደ​ሉት ላይ ጽድ​ቁን ይገ​ልጥ ዘንድ ነው።,እስመ ወድአ እግዚአብሔር ወገብሮ ሥርየተ ለአሚን በደሙ ከመ ያርኢ ጽድቆ በላዕለ እለ አበሱ እምትካት።,"Through his faithfulness, God displayed Jesus as the place of sacrifice where mercy is found by means of his blood. He did this to demonstrate his righteousness in passing over sins that happened before," +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታጋሽ በመ​ሆኑ፥ እሺ በማ​ለ​ቱም እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ፥ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም የሚ​ያ​ም​ኑ​ትን እን​ደ​ሚ​ያ​ጸ​ድ​ቃ​ቸው ዛሬ ያውቁ ዘንድ ነው።,በትዕግሥቱ ለእግዚአብሔር ወበኦሆ ብሂሎቱ ከመ ያእምርዎ ዮም ከመ ጻድቅ ውእቱ ወያጸድቆሙ ለእለ የአምኑ በአሚን በኢየሱስ።በእንተ እለ ይትሜክሑ በሕግ,"during the time of God’s patient tolerance. He also did this to demonstrate that he is righteous in the present time, and to treat the one who has faith in Jesus as righteous." +ትም​ክ​ሕት ወዴት አለ? እርሱ ቀር​ቶ​አል፤ በየ​ት​ና​ውስ ሕግ ነው? በሥራ ሕግ ነውን? አይ​ደ​ለም፤ በእ​ም​ነት ሕግ ነው እንጂ።,በምንትኑ እንከ ይትሜክሑ ወበአይኑ ሕግ ይገብሩ አልቦ ባዕድ ሕግ ዘእንበለ አሚን።,What happens to our bragging? It’s thrown out. With which law? With what we have accomplished under the Law? +ሰው የኦ​ሪ​ትን ሥራ ሳይ​ሠራ በእ​ም​ነት እን​ዲ​ጸ​ድቅ እና​ው​ቃ​ለ​ንና።,እስመ ነአምር ከመ ይጸድቅ ሰብእ በአሚን እንዘ ኢይገብር ሕገገ ኦሪት።,"No, not at all, but through the law of faith. We consider that a person is treated as righteous by faith, apart from what is accomplished under the Law." +በውኑ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ይ​ሁድ ለብ​ቻ​ቸው ነውን? ለአ​ሕ​ዛ​ብስ አይ​ደ​ለ​ምን?,ቦኑ ለባሕቲቶሙ ለአይሁድ እግዚአብሔር አኮኑ ለሕዝብኒ ወለአሕዛብኒ።,"Or is God the God of Jews only? Isn’t God the God of Gentiles also? Yes, God is also the God of Gentiles." +አዎን፥ ለአ​ሕ​ዛ​ብም ነው፤ የተ​ገ​ዘ​ረ​ውን በእ​ም​ነት የሚ​ያ​ጸ​ድቅ፥ ያል​ተ​ገ​ዘ​ረ​ው​ንም በእ​ም​ነት የሚ​ያ​ጸ​ድ​ቀው እርሱ አንዱ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነውና።,እስመ አሐዱ ውእቱ እግዚአብሔር ዘያጸድቆ ለግዙር በአሚን ወለዘሂ ቈላፍ በአሚን ዳእሙ ያጸድቆ።,"Since God is one, then the one who makes the circumcised righteous by faith will also make the one who isn’t circumcised righteous through faith." +እን​ግ​ዲህ በእ​ም​ነት ኦሪ​ትን እን​ሽ​ራ​ለን? አን​ሽ​ርም፤ ኦሪ​ትን እና​ጸ​ና​ለን እንጂ።,ሰዐርነሁ እንከ ሕገገ ኦሪት በእንተ አሚን ሐሰ አኮ ዘንስዕር ሕገ አላ ንሠርዕ።,"Do we then cancel the Law through this faith? Absolutely not! Instead, we confirm the Law." +እን​ግ​ዲህ በሥጋ የቀ​ድሞ አባ​ታ​ችን የሆ​ነው አብ​ር​ሃም ምን አገኘ እን​ላ​ለን? ይህን በሥ​ራው አግ​ኝ​ቶ​አ​ልን?,ምንተ እንከ ንብል በእንተ አብርሃም አቡሆሙ ለቀደምት ረከበኑ ዘንተ በምግባረ ሥጋ።,So what are we going to say? Are we going to find that Abraham is our ancestor on the basis of genealogy? +አብ​ር​ሃም በሥ​ራው ጸድ​ቆስ ቢሆን ትም​ክ​ሕት በሆ​ነው ነበር፤ ነገር ግን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ አይ​ደ​ለም።,ሶበሰኬ አብርሃም በምግባሩ ጸድቀ እምኮኖ ምዝጋና ወአኮ ለመንገለ እግዚአብሔር።,"Because if Abraham was made righteous because of his actions, he would have had a reason to brag, but not in front of God." +መጽ​ሐ​ፍስ ምን ይላል? አብ​ር​ሃም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አመነ፤ ጽድ​ቅም ሆኖ ተቈ​ጠ​ረ​ለት።,ወእፎኑመ ይብል መጽሐፍ «አምነ አብርሃም በእግዚአብሔር ወኮኖ ጽድቀ።»,"What does the scripture say? “Abraham had faith in God, and it was credited to him as righteousness”." +ለሚ​ሠራ ዋጋው እን​ደ​ሚ​ገ​ባው እንጂ በለ​ጋ​ስ​ነት እንደ ሰጡት ሆኖ አይ​ቈ​ጠ​ር​በ​ትም።,ወዘሰ ተቀንየ ኢይከውኖ ዐስበ ከመ ዘጸገውዎ አላ ከመ ዘይደልዎ።,Workers’ salaries aren’t credited to them on the basis of an employer’s grace but rather on the basis of what they deserve. +ለማ​ይ​ሠራ ግን ኀጢ​አ​ተ​ና​ውን በሚ​ያ​ጸ​ድ​ቀው ካመነ እም​ነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቈ​ጠ​ር​ለ​ታል።,ወዘሰ ኢተቀንየ ለእመ ተአመነ በዘያጸድቆ ለኃጥእ ይትኌለቆ ጽድቀ አሚኖቱ።በእንተ ብፁዓን,"But faith is credited as righteousness to those who don’t work, because they have faith in God who makes the ungodly righteous." +የኦ​ሪ​ትን ሥራ ሳይ​ፈ​ጽም ማመኑ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ጽድቅ ሆኖ የሚ​ቈ​ጠ​ር​ለ​ትን ሰው ዳዊት “ብፁዕ” በሚ​ል​በት አን​ቀጽ እን​ዲህ ይላል፦,በከመ ነገረ ዳዊት በዘያበፅዕ ሰብአ ወበዘሂ ይትኌለቆ ጽድቀ አሚኖቱ በኀበ እግዚአብሔር እንዘ ኢይገብር ሕገገ ኦሪት።,"In the same way, David also pronounces a blessing on the person to whom God credits righteousness apart from actions:" +“መተ​ላ​ለ​ፋ​ቸው የቀ​ረ​ላ​ቸው፥ ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውም የተ​ሰ​ረ​የ​ላ​ቸው ብፁ​ዓን ናቸው።,ወይቤ «ብፁዓን እለ ተኀድገ ሎሙ ኀጢአቶሙ።,"“Happy are those whose actions outside the Law are forgiven, ”“and whose sins are covered. ”" +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በደ​ሉን የማ​ይ​ቈ​ጥ​ር​በት ሰው ብፁዕ ነው።”,ወብፁዕ ብእሲ ዘኢኈለቈ ሎቱ እግዚአብሔር ጌጋዮ።»,“Happy are those whose sin isn’t counted against them by the Lord”. +እን​ግ​ዲህ ይህ ብፅ​ዕና ስለ መገ​ዘር ተነ​ገ​ረን? ወይስ ስለ አለ​መ​ገ​ዘር? እም​ነቱ ለአ​ብ​ር​ሃም ጽድቅ ሆኖ ተቈ​ጠ​ረ​ለት እን​ላ​ለ​ንና።,ምንተ እንከ ገቢሮሙ ያበፅዑ ዘተገዝረኑ ዳእሙ ያበፅዕ ርእሶ ወቈላፍሰ አልቦኑ ፍኖት ኀበ ያበፅዕ አኮኑ ይቤ መጽሐፍ ጸድቀ አብርሃም ወአብፅዐ ርእሶ።,"Is this state of happiness only for the circumcised or is it also for those who aren’t circumcised? We say, “Faith was credited to Abraham as righteousness.”" +ለአ​ብ​ር​ሃም ጽድቅ ሆኖ የተ​ቈ​ጠ​ረ​ለት መቼ ነው? ተገ​ዝሮ ሳለ ነውን? ወይስ ሳይ​ገ​ዘር? ሳይ​ገ​ዘር ነው እንጂ ተገ​ዝሮ ሳለ አይ​ደ​ለም።,ወማእዜኑ ጸድቀ አብርሃም ተገዚሮኑ ወሚመ ዘእንበለ ይትገዘር አኮኬ ተገዚሮ አላ ዘእንበለ ይትገዘር።,"So how was it credited? When he was circumcised, or when he wasn’t circumcised? In fact, it was credited while he still wasn’t circumcised, not after he was circumcised." +ሳይ​ገ​ዘር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አብ​ር​ሃ​ምን በእ​ም​ነት እንደ አጸ​ደ​ቀው በእ​ርሱ ላይ ይታ​ወቅ ዘንድ ግዝ​ረ​ትን የጽ​ድቅ ማኅ​ተም ትሆ​ነው ዘንድ ምል​ክት አድ​ርጎ ሰጠው። ሳይ​ገ​ዘሩ ለሚ​ያ​ምኑ ሁሉ አባት ሊሆን፥ አብ​ር​ሃም በእ​ም​ነት እንደ ከበረ እነ​ር​ሱም በእ​ም​ነት እን​ደ​ሚ​ከ​ብሩ ያውቁ ዘንድ ሰጠው።,ወግዝረትሰ ማዕተበ ጽድቅ ትኩኖ ወሀቦ ኪያሃ ትእምርተ ከመ ይትዐወቅ በላዕሌሁ ከመ በአሚን አጽደቆ እግዚአብሔር ለአብርሃም እንዘ ኢኮነ ግዙረ ውእተ ዕለተ ከመ ይኩን ውእቱ አባሆሙ ለኵሎሙ ለእለ የአምኑ ዘእንበለ ይትገዘሩ ከመ ያእምሩ ከመ በአሚን ይጸድቁ እሙንቱሂ ከመ ጸድቀ አብርሃም በአሚን።,"He received the sign of circumcision as a seal of the righteousness that comes from the faith he had while he still wasn’t circumcised. It happened this way so that Abraham could be the ancestor of all those people who aren’t circumcised, who have faith in God, and so are counted as righteous." +ለተ​ገ​ዘ​ሩ​ትም አባት ይሆን ዘንድ ነው፤ ነገር ግን ለተ​ገ​ዘ​ሩት ብቻ አይ​ደ​ለም፤ እርሱ አባ​ታ​ችን አብ​ር​ሃም ሳይ​ገ​ዘር እንደ አመነ ሳይ​ገ​ዘሩ የአ​ባ​ታ​ችን የአ​ብ​ር​ሃ​ምን የሃ​ይ​ማ​ኖ​ቱን ፍለጋ ለሚ​ከ​ተሉ ደግሞ ነው እ��ጂ።ስለ አብ​ር​ሃ​ምና ስለ ዘሩ ተስፋ,ወከመ ይኩን አባሆሙ ለግዙራን ወአኮ ለግዙራን ለባሕቲቶሙ ወለእለሂ ዓዲ ይተልዉ አሠረ ሃይማኖቱ ለአቡነ አብርሃም እንዘ ኢኮኑ ግዙራነ በከመ ውእቱ አቡነ አብርሃም አምነ እንዘ ቈላፍ ውእቱ።በእንተ ተስፋ አብርሃም ወዘርዑ,"He could also be the ancestor of those circumcised people, who aren’t only circumcised but who also walk in the path of faith, like our ancestor Abraham did while he wasn’t circumcised.Abraham’s promise is received through faith" +አብ​ር​ሃም፥ ዘሩም ዓለ​ምን ይወ​ርስ ዘንድ ተስፋ ያገኘ የኦ​ሪ​ትን ሥራ በመ​ሥ​ራት አይ​ደ​ለም፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል፥ እር​ሱ​ንም በማ​መን በእ​ው​ነ​ተና ሃይ​ማ​ኖቱ ይህን አገኘ እንጂ።,ወአኮ በእንተ ሕገገ ኦሪት ዘረከበ ተስፋ አብርሃም ወዘርዑ ከመ ይረስ ዓለመ አላ ዳእሙ ረከበ ዘንተ በጽድቀ ሃይማኖቱ በቃለ እግዚአብሔር ወአሚን ቦቱ።,"The promise to Abraham and to his descendants, that he would inherit the world, didn’t come through the Law but through the righteousness that comes from faith." +የኦ​ሪ​ትን ሕግ የፈ​ጸመ ብቻ ተስፋ የሚ​ያ​ገኝ፥ ዓለ​ም​ንም የሚ​ወ​ርስ ቢሆን ኖሮ፥ ለአ​ብ​ር​ሃም እም​ነቱ ባል​ጠ​ቀ​መ​ውም ነበር፤ ተስ​ፋ​ው​ንም ባላ​ገ​ኘም ነበር።,ሶበሰኬ ዘገብረ ዳእሙ ሕገገ ኦሪት ይነሥእ ተስፋ ወይወርስ ዓለመ እምኢበቍዖ ለአብርሃም አሚኖቱ ወእምኢረከበ ተስፋሁ።,"If they inherit because of the Law, then faith has no effect and the promise has been canceled." +የኦ​ሪት ሕግ በአ​ፍ​ራሹ ላይ ቅጣ​ትን ያመ​ጣ​ልና፤ የኦ​ሪት ሕግም ከሌለ መተ​ላ​ለፍ የለም።,እስመ ሕገገ ኦሪት መቅሠፍተ ያመጽእ ዲበ ዘዐለዎ ወኀበ አልቦ ኦሪት ወኢሕግ አልቦ አበሳ ወኀጢአት።,"The Law brings about wrath. But when there isn’t any law, there isn’t any violation of the law." +ስለ​ዚ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ብ​ር​ሃ​ምና ለዘሩ የሰ​ጠው ተስፋ የታ​መነ ይሆን ዘንድ፥ የሚ​ጸ​ድቁ በእ​ም​ነት እንጂ የኦ​ሪ​ትን ሥራ በመ​ፈ​ጸም ብቻ እን​ዳ​ይ​ደለ ያውቁ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጽድ​ቅን በእ​ም​ነት አደ​ረገ።,ወበእንተዝ በአሚን ረሰየ እግዚአብሔር ጸዲቀ ከመ ይኩን እሙነ ዘአሰፈዎ እግዚአብሔር ለአብርሃም ወለዘርዑ ከመ ያእምሩ ከመ አኮ በገቢረ ሕገገ ኦሪት ዘይጸድቁ ዘእንበለ ዳእሙ በአሚን።,"That’s why the inheritance comes through faith, so that it will be on the basis of God’s grace. In that way, the promise is secure for all of Abraham’s descendants, not just for those who are related by Law but also for those who are related by the faith of Abraham, who is the father of all of us." +“ለብ​ዙ​ዎች አሕ​ዛብ አባት አደ​ር​ግ​ሃ​ለሁ” ተብሎ እንደ ተጻፈ ሙታ​ንን በሚ​ያ​ስ​ነ​ሣ​ቸው፥ የሌ​ሉ​ት​ንም እንደ አሉ በሚ​ያ​ደ​ር​ጋ​ቸው በአ​መ​ነ​በት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አብ​ር​ሃም የሁ​ላ​ችን አባት ነው።,በከመ አምነ አብርሃም አበ ኵልነ ዘይቤሎ እግዚአብሔር «እሬስየከ አባሆሙ ለብዙኃን አሕዛብ» እለ የአምኑ በእግዚአብሔር ዘያነሥኦሙ ለምዉታን ወይሬስዮሙ ለእለ ኢሀለዉ ከመ ዘሀለዉ።,"As it is written: “I have appointed you to be the father of many nations.” So Abraham is our father in the eyes of God in whom he had faith, the God who gives life to the dead and calls things that don’t exist into existence." +አብ​ር​ሃም “ዘርህ እን​ዲሁ ይሆ​ናል” ብሎ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተስፋ እንደ ሰጠው ተስፋ ባል​ነ​በረ ጊዜ የብ​ዙ​ዎች አሕ​ዛብ አባት እን​ደ​ሚ​ሆን አመነ።,ወተአመነ አብርሃም ከመ ይከውን አባሆሙ ለብዙኃን አሕዛብ ከመ አሰፈዎ እግዚአብሔር ወይቤሎ ከማሁ ይከውን ዘርዕከ።በእንተ ጽንዐ ሃይማኖቱ ለአብርሃም,"When it was beyond hope, he had faith in the hope that he would become the father of many nations, in keeping with the promise God spoke to him: “That’s how many descendants you will have.”" +አ��​ር​ሃም የመቶ ዓመት ሽማ​ግሌ ስለ​ሆነ እንደ ምውት የሆ​ነ​ውን የራ​ሱን ሥጋና የሣራ ማኅ​ፀን ምውት መሆ​ኑን እያየ በእ​ም​ነት አል​ተ​ጠ​ራ​ጠ​ረም።,ወተአመነ አብርሃም ወኢናፈቀ እንዘ ይሬኢ ርእሶ ከመ ልሂቅ ውእቱ ወከመ ነፍስተ በድን ሥጋሁ እስመ ምእት ክረምቱ ወሳራሂ ከመ ምዉት ውእቱ ማሕፀና።,"Without losing faith, Abraham, who was nearly" +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያና​ገ​ረ​ለ​ት​ንም ተስፋ ይቀ​ራል ብሎ አል​ተ​ጠ​ራ​ጠ​ረም፤ በእ​ም​ነት ጸና እንጂ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ክብ​ርን ሰጠ።,ወኢናፈቀ፥ ወኢቀብጸ በዘአሰፈዎ እግዚአብሔር።,"He didn’t hesitate with a lack of faith in God’s promise, but he grew strong in faith and gave glory to God." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሰ​ጠ​ውን ተስፋ ሊያ​ደ​ር​ግ​ለት እን​ደ​ሚ​ችል በፍ​ጹም ልቡ አመነ።,ወተአመነ በኵሉ ልቡ ከመ ይክል ገቢረ ሎቱ እግዚአብሔር ወአእኰቶ።,He was fully convinced that God was able to do what he promised. +ስለ​ዚ​ህም ጽድቅ ሆኖ ተቈ​ጠ​ረ​ለት።,ወእንበይነዝ ጽድቀ ኮኖ።,"Therefore, it was credited to him as righteousness." +ነገር ግን “ጽድቅ ሆኖ ተቈ​ጠ​ረ​ለት” የሚ​ለው ቃል የተ​ጻፈ ስለ እርሱ ብቻ አይ​ደ​ለም።,ወአኮ እንበይነ ባሕቲቱ ዘተጽሕፈ ዝንቱ።,But the scripture that says “it was credited to him” wasn’t written only for Abraham’s sake. +-,አኮኑ በእንቲኣነሂ እለ አመነ በዘአንሥኦ ለእግዚእነ እምዉታን።,"It was written also for our sake, because it is going to be credited to us too. It will be credited to those of us who have faith in the one who raised Jesus our Lord from the dead." +ስለ ኀጢ​አ​ታ​ችን የተ​ሰ​ቀ​ለ​ውን፥ ሊያ​ስ​ነ​ሣ​ንና ሊያ​ጸ​ድ​ቀን የተ​ነ​ሣ​ውን ጌታ​ች​ንን ኢየ​ሱ​ስን ከሙ​ታን ለይቶ በአ​ስ​ነ​ሣው ስለ​ም​ና​ምን ስለ እናም ነው እንጂ።,ዘተሰቅለ በእንተ ኀጢአትነ ወተንሥአ ከመ ያንሥአነ ወከመ ያጽድቀነ።,"He was handed over because of our mistakes, and he was raised to meet the requirements of righteousness for us." +,,"years old, took into account his own body, which was as good as dead, and Sarah’s womb, which was dead." +እን​ግ​ዲህ በእ​ም​ነት ከጸ​ደ​ቅን፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ሰላ​ምን እና​ገ​ና​ለን።,ጽደቁ እንከ በአሚን ወንርከብ ሰላመ በኀበ እግዚአብሔር በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"Therefore, since we have been made righteous through his faithfulness, we have peace with God through our Lord Jesus Christ." +በእ​ር​ሱም አማ​ካ​ኝ​ነት ወደ​ቆ​ም​ን​በት ወደ ጸጋው በእ​ም​ነት ተመ​ራን፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ክብር ተስፋ እን​መ​ካ​ለን።,ዘበእንቲኣሁ ተመራሕነ በሃይማኖት ውስተ ዛቲ ጸጋሁ እንተ ባቲ ቆምነ ወውእቱ ምክሕነ ወባቲ ንሴፎ ስብሐተ እግዚአብሔር።,"We have access by faith into this grace in which we stand through him, and we boast in the hope of God’s glory." +የም​ን​መካ በእ​ር​ስዋ ብቻ አይ​ደ​ለም፤ በመ​ከ​ራ​ችን ደግሞ እን​መ​ካ​ለን እንጂ፤ መከራ በእና ላይ ትዕ​ግ​ሥ​ትን እን​ደ​ሚ​ያ​መጣ እና​ው​ቃ​ለ​ንና።,ወአኮ በባሕቲታ ዓዲ ንትሜካሕ በሕማምነሂ እስመ ነአምር ከመ ሕማም ይፌጽም ትዕግሥተ ላዕሌነ።,"But not only that! We even take pride in our problems, because we know that trouble produces endurance," +ትዕ​ግ​ሥ​ትም መከራ ነው፤ በመ​ከ​ራም ተስፋ ይገ​ናል።,ወትዕግሥትሰ መከራ ወበመከራ ይትረከብ ተስፋ።,"endurance produces character, and character produces hope." +ተስ​ፋም አያ​ሳ​ፍ​ርም፤ በሰ​ጠን በመ​ን​ፈስ ቅዱስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍቅር በል​ባ​ችን መል​ቶ​አ​ልና።,ወተስፋኒ ኢያስተኀፍር እስመ ፍቅረ እግዚአብሔር መልአ ውስተ ልብነ በመንፈስ ቅዱስ ዘወሀበነ።,"This hope doesn’t put us to shame, because the love of God has been poured out in our hearts through the Holy Spirit, who has been given to us." +ክር​ስ​ቶ​ስም እና ኀጢ​አ​ተ​ኞች ስን​ሆን ስለ ኀጢ​አ​ታ​ችን ይሞት ዘንድ ዘመኑ ሲደ​ርስ መጣ።,ክርስቶስኒ መጽአ በዕድሜሁ ይሙት በእንተ ኀጢአትነ እንዘ ኃጥኣን ንሕነ።,"While we were still weak, at the right moment, Christ died for ungodly people." +ስለ ክፉ​ዎች በጭ​ንቅ ጊዜ ስንኳ ቢሆን ሊሞት የሚ​ደ​ፍር አይ​ገ​ኝም፤ ስለ ደጋጉ ግን ሊሞት የሚ​ጨ​ክን የሚ​ገኝ እን​ዳለ እንጃ።,እንበይነ እኩያንሰ እምዕፁብኒ ጥቀ ኢይትረከብ ዘይትሀበል ይሙት ወእንበይነ ኄራንሰ እንዳዒ እንጋ ለእመ ቦ ዘይትረከብ ዘያጠብዕ ይሙት።,"It isn’t often that someone will die for a righteous person, though maybe someone might dare to die for a good person." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምን ያህል እንደ ወደ​ደን እነሆ፥ እዩ፤ እና ኀጢ​አ​ተ​ኞች ስን​ሆን ክር​ስ​ቶስ ስለ እና ሞተ።,ናሁ ርእዩ መጠነ አፍቀረነ እግዚአብሔር እንዘ ኃጥኣን ንሕነ ክርስቶስ ሞተ በእንቲኣነ።,"But God shows his love for us, because while we were still sinners Christ died for us." +እን​ግ​ዲህ በደሙ ዛሬ ከጸ​ደ​ቅን ከሚ​መ​ጣው መከራ በእ​ርሱ እን​ድ​ና​ለን።,እፎ እንከ ፈድፋደ ለእመ ጸደቅነ ያነጽሐነ በደሙ ወያድኅነነ እመንሱት ዘይመጽእ።,"So, now that we have been made righteous by his blood, we can be even more certain that we will be saved from God’s wrath through him." +እና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጠላ​ቶቹ ስን​ሆን በልጁ ሞት ይቅር ካለን፥ ከታ​ረ​ቀን በኋ​ላም በልጁ ሕይ​ወት እን​ዴት የበ​ለጠ ያድ​ነን!,ወሶበ እንዘ ፀሩ ንሕነ ለእግዚአብሔር ተሣሀለነ በሞተ ወልዱ እፎ እንከ ይሣሀለነ ፈድፋደ እምከመ ተዐረቀነ ወተሣሀለነ ያሐይወነ በሕይወተ ወልዱ።,"If we were reconciled to God through the death of his Son while we were still enemies, now that we have been reconciled, how much more certain is it that we will be saved by his life?" +በዚህ ብቻ አይ​ደ​ለም፤ በእ​ርሱ ይቅ​ር​ታ​ውን ባገ​ኘ​ን​በት በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ እን​መ​ካ​ለን እንጂ።ሞት በአ​ዳም፥ ሕይ​ወ​ትም በክ​ር​ስ​ቶስ,አኮ በእንተ ዝንቱ ባሕቲቱ ዓዲ ንትሜካሕ በኀበ እግዚአብሔር በእንተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘበእንቲኣሁ ረከብነ ሣህሎ።ዘከመ ቦአት ኀጢአት ውስተ ዓለም,"And not only that: we even take pride in God through our Lord Jesus Christ, the one through whom we now have a restored relationship with God.Grace now rules" +ስለ​ዚ​ህም በአ​ንድ ሰው በደል ምክ​ን​ያት ኀጢ​አት ወደ ዓለም ገባች፤ ስለ​ዚ​ችም ኀጢ​አት ሞት ገባ፤ እን​ደ​ዚ​ሁም ሁሉ ኀጢ​አ​ትን ስለ አደ​ረጉ በሰው ሁሉ ላይ ሞት መጣ።,ወበእንተዝ በከመ በጌጋየ አሐዱ ብእሲ ቦአት ኀጢአት ውስተ ዓለም ወበእንተ ይእቲ ኀጢአት መጽአ ሞት ላዕለ ኵሉ ሰብእ ወተኈለቈት ኀጢአት ላዕለ ኵሉ።,"Just as through one human being sin came into the world, and death came through sin, so death has come to everyone, since everyone has sinned." +ኦሪት እስከ መጣች ድረስ ኀጢ​አት ምን እንደ ሆነች ሳት​ታ​ወቅ በዓ​ለም ውስጥ ነበ​ረች፤ ነገር ግን የኦ​ሪት ሕግ ገና ስላ​ል​መጣ ኀጢ​አት ተብላ አት​ቈ​ጠ​ርም ነበር።,እስከ አመ መጽአት ኦሪት ሀለወት ኀጢአት ውስተ ዓለም እንዘ ኢትትዐወቅ ምንት ይእቲ እስመ ኢትትኌለቍ ኀጢአት እስመ ዓዲሁ ኢመጽአ ውእተ አሚረ ሕገገ ኦሪት።,"Although sin was in the world, since there was no Law, it wasn’t taken into account until the Law came." +ነገር ግን በአ​ዳም ኀጢ​አት ምክ​ን​ያት ከአ​ዳም እስከ ሙሴ የበ​ደ​ሉ​ት​ንም ያል​በ​ደ​ሉ​ት​ንም ሞት ገዛ​ቸው፤ ሁሉ በአ​ዳም አም​ሳል ተፈ​ጥ​ሮ​አ​ልና፥ አዳ​ምም ይመጣ ዘንድ ላለው ለእ​ርሱ አም​ሳሉ ነውና።,ወባሕቱ ኰነኖሙ ዳእሙ ሞት እምአዳም እስከ ሙሴ ለእለሂ አበሱ ወለእለሂ ኢአበሱ በእንተ ይእቲ ኀጢአቱ ለአዳም እስመ ኵሉ በአምሳለ አዳም ተፈጥረ እስመ አዳም አምሳሉ ውእቱ ለዘሀለዎ ይምጻእ።,"But death ruled from Adam until Moses, even over those who didn’t sin in the same way Adam did—Adam was a type of the one who was coming." +ነገር ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋው በበ​ደ​ላ​ችን መጠን የሆ​ነ​ብን አይ​ደ​ለም፤ በአ​ንድ ሰው በደል ብዙ​ዎች ከሞቱ፥ እን​ግ​ዲህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ፥ በአ​ንዱ ሰው በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ቤዛ​ነት በሰ​ጠን ሀብቱ ሕይ​ወት በብ​ዙ​ዎች ላይ እን​ዴት እጅግ ይበዛ ይሆን?,ወባሕቱ አኮ በአምጣነ ጌጋይነ ዘኮነነ ሐሳበ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ወሶበ በጌጋየ አሐዱ ብእሲ ሞቱ ብዙኃን እፎ እንከ ፈድፋደ በጸጋሁ ለእግዚአብሔር ወበሀብቱ ዘጸገወነ በእንተ አሐዱ ብእሲ ዘውእቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ይፈደፍድ ሕይወት ላዕለ ብዙኃን።,"But the free gift of Christ isn’t like Adam’s failure. If many people died through what one person did wrong, God’s grace is multiplied even more for many people with the gift—of the one person Jesus Christ—that comes through grace." +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋው በአ​ንዱ ሰው ኀጢ​አት መጠን የሆ​ነ​ብን አይ​ደ​ለም፤ የኀ​ጢ​አት ፍርድ ከአ​ንድ ሰው ወጥታ ሁሉ ከተ​ቀ​ጣ​ባት፥ ጸጋው ከበ​ደ​ላ​ችን እንደ ምን ያነ​ጻን ይሆን? የዘ​ለ​ዓ​ለ​ም​ንስ ሕይ​ወት እን​ዴት ይሰ​ጠን ይሆን?,ወአኮ በአምጣነ ኀጢአቱ ለአሐዱ ብእሲ ዘኮነነ ሐሳበ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ወሶበ ኵነኔ ኀጢአት እምላዕለ አሐዱ ብእሲ ወፂኣ ኵሉ ተቀሥፈ ባቲ እፎ እንከ ፈድፋደ ያነጽሐነ ጸጋሁ እምጌጋይነ ወይሁበነ ሕይወተ ዘለዓለም።በእንተ ሕይወት ዘኮነት በክርስቶስ,"The gift isn’t like the consequences of one person’s sin. The judgment that came from one person’s sin led to punishment, but the free gift that came out of many failures led to the verdict of acquittal." +የአ​ንዱ ሰው ኀጢ​አት ሞትን ካነ​ገ​ሠ​ችው በአ​ንድ ሰው በደ​ልም ሞት ከገ​ዛን፥ የአ​ንዱ ሰው የኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የጸ​ጋው ብዛ​ትና የጽ​ድቁ ስጦታ እን​ዴት እጅግ ያጸ​ድ​ቀን ይሆን? የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወ​ት​ንስ እን​ዴት ያበ​ዛ​ልን ይሆን?,ወሶበ ኀጢአቱ ለአሐዱ ብእሲ አንገሠቶ ለሞት ወበአበሳ አሐዱ ብእሲ ቀነየነ ሞት እፎ እንከ ጸጋሁ ለአሐዱ ብእሲ ኢየሱስ ክርስቶስ ወሀብቱ ያጸድቀነ ወያነግሦ ለነ ለሕይወት ዘለዓለም።,"If death ruled because of one person’s failure, those who receive the multiplied grace and the gift of righteousness will even more certainly rule in life through the one person Jesus Christ." +እን​ግ​ዲህ በአ​ንዱ ሰው በደል ዓለም ሁሉ እንደ ተፈ​ረ​ደ​በት፥ እን​ዲሁ ደግሞ በአ​ንዱ ሰው ጽድቅ ሰው ሁሉ ይጸ​ድ​ቃል።,ወበከመ በጌጋየ አሐዱ ብእሲ ተኰነነ ኵሉ ዓለም ከማሁ ካዕበ በጽድቀ አሐዱ ብእሲ ይጸድቅ ኵሉ ዕጓለ እመሕያው።,"So now the righteous requirements necessary for life are met for everyone through the righteous act of one person, just as judgment fell on everyone through the failure of one person." +በአ​ንድ ሰው አለ​መ​ታ​ዘዝ ብዙ​ዎች ኀጢ​አ​ተ​ኞች እንደ ሆኑ፥ እን​ዲሁ ደግሞ በአ​ንድ ሰው መታ​ዘዝ ብዙ​ዎች ጻድ​ቃን ይሆ​ናሉ።,ወበከመ በእንተ ዐሊወ አሐዱ ብእሲ ብዙኃን ኮኑ ኃጥኣነ ከማሁ ካዕበ በተአዝዞቱ ለአሐዱ ብእሲ ብዙኃን ኮኑ ጻድቃነ።,"Many people were made righteous through the obedience of one person, just as many people were made sinners through the disobedience of one person." +ኦሪ​ትስ ኀጢ​አ​ትን ታበ​ዛት ዘንድ መጣች፤ ኀጢ​አ​ትም ከበ​ዛች ዘንድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ በዛች።,ኦሪትሰኬ ለምክንያት መጽአት ወተባውአት ከመ ታብዝኃ ለኀጢአት ወኀበ በዝኀት ኀጢአት ህየ ፈድፈደት ጸጋሁ ለእግዚአብሔር።,"The Law stepped in to amplify the failure, but where sin increased, grace multiplied even more." +ኀጢ​አ​ትም ሞትን እንደ አነ​ገ​ሠ​ችው እን​ዲሁ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ ጽድ​ቅን ለዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት ታነ​ግ​ሠ​ዋ​ለች።,ወበከመ አንገሠቶ ኀጢአት ለሞት ከማሁ ታነግሦ ለጽድቅ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ውስተ ሕይወት ዘለዓለም በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"The result is that grace will rule through God’s righteousness, leading to eternal life through Jesus Christ our Lord, just as sin ruled in death." +እን​ግ​ዲህ ምን እን​ላ​ለን? የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ እን​ዲ​በዛ ኀጢ​አት እን​ሥ​ራን? አይ​ደ​ለም።,ምንተ እንከ ንብል ንግበርኑ ኀጢአተ ከመ ይፈድፍድ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ሐሰ።,So what are we going to say? Should we continue sinning so grace will multiply? +ከኀ​ጢ​አ​ታ​ችን የተ​ለ​የን እኛ እን​ግ​ዲህ እን​ዴት ዳግ​መኛ በእ​ር​ስዋ ጸን​ተን መኖር እን​ች​ላ​ለን?,አኮኑ ወዳእነ ሞትነ እምኀጢአትነ እፎ እንከ ንክል ሐዪወ ባቲ።,Absolutely not! All of us died to sin. How can we still live in it? +ነገር ግን በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የተ​ጠ​መ​ቅን እኛ ሁላ​ችን በሞቱ እንደ ተጠ​መ​ቅን ሁላ​ችሁ ይህን ዕወቁ።,ወዘንተ ባሕቱ አእምሩ ኵልክሙ ከመ እለ ተጠመቅነ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ውስተ ሞቱ ተጠመቅነ።,Or don’t you know that all who were baptized into Christ Jesus were baptized into his death? +በሞ​ቱም እን​መ​ስ​ለው ዘንድ ከእ​ርሱ ጋር በጥ​ም​ቀት ተቀ​በ​ርን፤ እርሱ ክር​ስ​ቶስ በአ​ባቱ ጌት​ነት ከሙ​ታን እንደ ተነሣ እኛም እንደ እርሱ በሐ​ዲስ ሕይ​ወት እን​ኖ​ራ​ለን።,ወተቀበርነ ምስሌሁ ውስተ ጥምቀት በሞቱ ከመ በከመ ውእቱ ክርስቶስ ተንሥአ እምዉታን በስብሐተ አቡሁ ከማሁ ንሕነኒ ናንሶሱ ውስተ ሐዳስ ሕይወት።,"Therefore, we were buried together with him through baptism into his death, so that just as Christ was raised from the dead through the glory of the Father, we too can walk in newness of life." +በሞቱ ከመ​ሰ​ል​ነ​ውም በት​ን​ሣ​ኤው እን​መ​ስ​ለ​ዋ​ለን።,ወእመሰኬ ተመሰልናሁ በሞቱ ንትሜሰሎ በሕይወቱሂ።,"If we were united together in a death like his, we will also be united together in a resurrection like his." +ነገር ግን የኀ​ጢ​አ​ትን ሥጋ ይሽር ዘንድ ከእ​ርሱ ጋር የተ​ሰ​ቀ​ለው አሮ​ጌው ሰው​ነ​ታ​ችን እንደ ሆነ ይህን እና​ው​ቃ​ለን፤ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲያ ዳግ​መና ለኀ​ጢ​አት እን​ገዛ ዘንድ አን​መ​ለ​ስም።,ወዘንተ ባሕቱ አእምሩ ከመ ብሉይ ብእሲነ ውእቱ ዘተሰቅለ ምስሌሁ ከመ ይስዐሮ ለነፍስተ ኀጢአት ወኢይገብእ ዳግመ ይትቀነይ ለኀጢአት።,"This is what we know: the person that we used to be was crucified with him in order to get rid of the corpse that had been controlled by sin. That way we wouldn’t be slaves to sin anymore," +የሞ​ተስ ከኀ​ጢ​አት ነጻ ወጥ​ቶ​አል።,እስመ ዘሞተሰ ድኅነ እምገቢረ ኀጢአት።በእንተ እለ ይትሜሰልዎ ለክርስቶስ,because a person who has died has been freed from sin’s power. +ከክ​ር​ስ​ቶስ ጋር ከሞ​ት​ንም ከእ​ርሱ ጋር በሕ​ይ​ወት እን​ደ​ም​ን​ኖር እና​ም​ና​ለን።,ወእምከመሰ ሞትነ ምስሌሁ ለክርስቶስ ንትአመን ከመሂ ነሐዩ ምስሌሁ።,"But if we died with Christ, we have faith that we will also live with him." +ክር​ስ​ቶስ ከሙ​ታን ተለ​ይቶ እንደ ተነሣ፥ ዳግ​መ​ኛም እን​ደ​ማ​ይ​ሞት፥ እን​ግ​ዲህ ወዲ​ህም ሞት እን​ደ​ማ​ይ​ገ​ዛው እና​ው​ቃ​ለን።,ተአምሩ ከመ ተንሥአ ክርስቶስ እምዉታን ወኢይመውት እንከ ዳግመ ወኢይረክቦ እንከ ሞት።,We know that Christ has been raised from the dead and he will never die again. Death no longer has power over him. +የሞተ አንድ ጊዜ ሞተ፤ በሞ​ቱም ኀጢ​አ​ትን ሻራት፤ የተ​ነ​ሣም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተነሣ።,ወዘኒ ሞተ ምዕረ ሞተ ወበሞቱ ሰዐራ ለኀጢአት ወዘኒ ሐይወ ለእግዚአብሔር ሐይወ።,"He died to sin once and for all with his death, but he lives for God with his life." +እን​ዲሁ እና​ን​ተም ራሳ​ች​ሁን ለኀ​ጢ​አት ምው​ታን አድ​ርጉ፤ በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕያ​ዋን ሁኑ።,ወከማሁ አንትሙኒ ረስዩ ርእሰክሙ ምዉታነ ለኀጢአት ወሕያዋነ ኩኑ ለፈቃደ እግዚአብሔር በእንተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"In the same way, you also should consider yourselves dead to sin but alive for God in Christ Jesus." +በዚህ በሚ​ሞት ሰው​ነ​ታ​ችሁ ኀጢ​አ​ትን አታ​ን​ግ​ሡ​አት፤ ለም​ኞ​ቱም እሽ አት​በ​ሉት።,ወኢታንግሥዋ ለኀጢአት ላዕለ ዝንቱ ሥጋክሙ ወነፍስትክሙ መዋቲ ወኢትበልዎ ኦሆ ለፍትወቱ።,"So then, don’t let sin rule your body, so that you do what it wants." +ከሙ​ታን ተለ​ይቶ እንደ ተነሣ፥ ራሳ​ች​ሁን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሥ​ዋ​ዕት አድ​ርጉ እንጂ ሰው​ነ​ታ​ች​ሁን ለኀ​ጢ​አት የዐ​መፅ የጦር መሣ​ሪያ አታ​ድ​ር​ጉት፤ ሰው​ነ​ታ​ች​ሁ​ንም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የጽ​ድቅ የጦር መሣ​ሪያ አድ​ርጉ።,ወኢትረስይዎ ለነፍስትክሙ ንዋየ ሐቅል ለዐመፃ ወለኀጢአት አላ ረስዩ ርእሰክሙ ለእግዚአብሔር ከመ ዘተንሥአ እምዉታን ወለነፍስትክሙ ለእግዚአብሔር ንዋየ ሐቅል ለጽድቅ።,"Don’t offer parts of your body to sin, to be used as weapons to do wrong. Instead, present yourselves to God as people who have been brought back to life from the dead, and offer all the parts of your body to God to be used as weapons to do right." +እን​ግ​ዲህ ኀጢ​አት አት​ገ​ዛ​ች​ሁም፤ የኦ​ሪ​ትን ሕግ ከመ​ሥ​ራት ወጥ​ታ​ችሁ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ ገብ​ታ​ች​ኋ​ልና።ስለ መታ​ዘዝ ምሥ​ጢር,ወኀጢአትሰ ኢትኴንነክሙ እንከ እስመ ወፃእክሙ እምገቢረ ሕገገ ኦሪት ወገባእክሙ ውስተ ጸጋ እግዚአብሔር።በእንተ ምሥጢረ ተአዝዞ,"Sin will have no power over you, because you aren’t under Law but under grace.Freedom from sin" +እን​ግ​ዲህ ምን እን​ላ​ለን? የኦ​ሪ​ትን ሕግ ከመ​ሥ​ራት ወጥ​ተን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ ስለ ገባን ኀጢ​አት እን​ሥ​ራን? አይ​ደ​ለም።,ምንተ እንከ ንብል ንግበርኑ ኀጢአተ እስመ ወፃእነ እምገቢረ ሕገገ ኦሪት ወገባእነ ውስተ ጸጋ እግዚአብሔር ሐሰ።,So what? Should we sin because we aren’t under Law but under grace? Absolutely not! +ለም​ት​ታ​ዘ​ዙ​ለት፥ እሺ ለም​ት​ሉ​ትም እና​ንተ አገ​ል​ጋ​ዮች እንደ ሆና​ችሁ አታ​ው​ቁ​ምን? ለተ​ባ​በ​ራ​ች​ሁ​ለ​ትስ ራሳ​ች​ሁን እንደ አስ​ገ​ዛ​ችሁ አታ​ው​ቁ​ምን? ኀጢ​አ​ት​ንም እሺ ብት​ሉ​አት፥ ተባ​ብ​ራ​ች​ሁም ብት​በ​ድሉ እና​ንት ለሞት ተገ​ዢ​ዎች ትሆ​ና​ላ​ችሁ፤ ጽድ​ቅ​ንም እሺ ብት​ሉ​አት ለበጎ ሥራም ብት​ተ​ባ​በሩ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አገ​ል​ጋ​ዮች ናችሁ።,ወኢተአምሩኑ ከመ ለዘተአዘዝክሙ ወለዘሂ ኦሆ ትቤሉ አግብርቲሁ አንትሙ ወውስተ ዘኀበርክሙ ሎቱ አቅነይክሙ ርእሰክሙ እመሂ ለኀጢአት ኦሆ ትብልዋ ወኀበርክሙ ተአብሱ አግብርቲሁ አንትሙ ትከውኑ ለሞት ወእመሂ ለጽድቅ ኦሆ ትብልዋ ወኀበርክሙ ውስተ ሠናይ አግብርተ እግዚአብሔር አንትሙ።,"Don’t you know that if you offer yourselves to someone as obedient slaves, that you are slaves of the one whom you obey? That’s true whether you serve as slaves of sin, which leads to death, or as slaves of the kind of obedience that leads to righteousness." +የኀ​ጢ​አት ተገ​ዦች ስት​ሆኑ ምሳ​ሌ​ነቱ ለተ​ሰ​ጣ​ችሁ ለም​ት​ማ​ሩት ትም​ህ​ርት ታዝ​ዛ​ች​ኋ​ልና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ስ​ገን።,እኩት እግዚአብሔር እንዘ አግብርተ ኀጢአት አንትሙ ተአዘዝክሙ በኵሉ ልብክሙ ለዘተውህበ ለክሙ አርኣያሁ ለዘትትሜሀሩ።,"But thank God that although you used to be slaves of sin, you gave wholehearted obedience to the teaching that was handed down to you, which provides a pattern." +አሁን ግን ከኀ​ጢ​አት ነ�� ሁና​ችሁ ለጽ​ድቅ ተገ​ዝ​ታ​ች​ኋል።,ወይእዜሰ ተግዕዝክሙ እምኀጢአት ወተቀነይክሙ ለጽድቅ።,"Now that you have been set free from sin, you have become slaves of righteousness. Once, you offered the parts of your body to be used as slaves to impurity and to lawless behavior that leads to still more lawless behavior. Now, you should present the parts of your body as slaves to righteousness, which makes your lives holy." +ስለ ሰው​ነ​ታ​ችሁ ድካም በሰው ልማድ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ ዕወቁ፤ ቀድሞ ሰው​ነ​ታ​ች​ሁን ለኀ​ጢ​አ​ትና ለር​ኵ​ሰት፥ ለዐ​መ​ፃም እንደ አስ​ገ​ዛ​ችሁ፥ እን​ዲሁ አሁ​ንም ሰው​ነ​ታ​ች​ሁን ለጽ​ድ​ቅና ለቅ​ድ​ስና አስ​ገዙ።,ሕገ ሰብእ እብለክሙ እስመ ድኩም ቱስሕተ ነፍስትክሙ ዑቁ በከመ ቀዲሙ አቅነይክሙ ርእሰክሙ ለኀጢአት ወለርኵስ ወለጣዖት ከማሁ ይእዜኒ አቅንዩ ነፍስተክሙ ለጽድቅ ወለቅድሳት።, +ለኀ​ጢ​አት ትገዙ በነ​በ​ረ​በት ጊዜ ከጽ​ድቅ ነፃ ነበ​ራ​ች​ሁና።,እስመ አመ ተቀነይክሙ ለኀጢአት ግዑዛነ ኮንክሙ እምጽድቅ።,"When you were slaves of sin, you were free from the control of righteousness." +በዚ​ያን ጊዜ ሥራ​ች​ሁም እነሆ፥ ዛሬ ታፍ​ሩ​በ​ታ​ላ​ችሁ፤ መጨ​ረ​ሻው ሞት ነውና።,ወበውእቱ ፍሬክሙ ዘአሜሁ ናሁ ይእዜ ትትኀፈሩ ቦቱ እስመ ድኅሬሁ ሎቱ ሞት።,What consequences did you get from doing things that you are now ashamed of? The outcome of those things is death. +ዛሬ ግን ከኀ​ጢ​አት ነጻ ወጣ​ችሁ፤ ራሳ​ች​ሁ​ንም ለጽ​ድቅ አስ​ገ​ዛ​ችሁ፤ ለቅ​ድ​ስ​ናም ፍሬን አፈ​ራ​ችሁ፤ ፍጻ​ሜው ግን የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት ነው።,ወይእዜሰ ተግዕዝክሙ እምኀጢአት ወአቅነይክሙ ርእሰክሙ ለጽድቅ ወፈረይክሙ ለቅድሳት ወማኅለቅቱሰ ሕይወት ዘለዓለም።,"But now that you have been set free from sin and become slaves to God, you have the consequence of a holy life, and the outcome is eternal life." +የኀ​ጢ​አት ትር​ፍዋ ሞት ነውና፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸጋ ግን በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕይ​ወት ነው።,እስመ ተግባራሰ ለኀጢአት ወረባሐ ዚኣሃ ሞት ወለጸጋ እግዚአብሔርሰ ሕይወት ዘለዓለም በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"The wages that sin pays are death, but God’s gift is eternal life in Christ Jesus our Lord." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን! ሕግን ለሚ​ያ​ስ​ተ​ውሉ እና​ገ​ራ​ለ​ሁና፤ ሰው በሕ​ይ​ወት ባለ​በት ሁሉ ሕግ እን​ዲ​ገ​ዛው አታ​ው​ቁ​ምን?,ኢተአምሩኑ አኀዊነ ሕገ ንነግረክሙ ትለብዉ እስመ ሕገ ኦሪት ይቀንዮ ለሰብእ አምጣነ ሕያው ውእቱ።,"Brothers and sisters, I’m talking to you as people who know the Law. Don’t you know that the Law has power over someone only as long as he or she lives?" +ባል ያላት ሴት ባልዋ በሕ​ይ​ወት ሳለ ከእ​ርሱ ጋር በሕግ የታ​ሰ​ረች ናት፤ ባልዋ የሞተ እንደ ሆነ ግን በሚ​ስ​ት​ነት ታስ​ራ​በት ከኖ​ረ​ችው ሕግ የተ​ፈ​ታች ናት።,ከመ ብእሲት እምከመ ባቲ ምት፥ አምጣነ ሕያው ሀሎ ብእሲሃ እስርት ይእቲ በሕግ ወእምከመሰ ሞተ ምታ ተስዕረት እምሕገ ብእሲሃ።,"A married woman is united with her husband under the Law while he is alive. But if her husband dies, she is released from the Law concerning her husband." +ስለ​ዚህ ባልዋ በሕ​ይ​ወት ሳለ ለሌላ ወንድ ብት​ሆን አመ​ን​ዝራ ትሆ​ና​ለች፤ ባልዋ ቢሞት ግን ከሕግ ነፃ ወጥ​ታ​ለች፤ ለሌላ ወንድ ብት​ሆ​ንም አመ​ን​ዝራ አት​ባ​ልም።,ወእመሰ እንዘ ሕያው ብእሲሃ ቀርበት ካልአ ብእሴ ዝሙተ ይከውና ወለእመሰ ሞተ ምታ ተስዕረት እምሕግ ወኢትከውን ዘማዊተ ለእመ ኮነት ለካልእ ብእሲ።,"So then, if she lives with another man while her husband is alive, she’s committing adultery. But if her husband dies, she’s free from the Law, so she won’t be committing adultery if she marries someone else." +ወን​ድ​ሞች ሆይ! እና​ንተ እን​ዲሁ የክ​ር​ስ​ቶስ አካል ስለ ሆና​ችሁ ከኦ​ሪት ተለ​ይ​ታ​ች​ኋል፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፍሬ እን​ድ​ታ​ፈሩ ከሙ​ታን ተለ​ይቶ ለተ​ነ​ሣው ለዳ​ግ​ማዊ አዳም ሆና​ች​ኋል።,ወይእዜኒ አኀዊነ ሞትክሙ እምኦሪት በእንተ ሥጋሁ ለክርስቶስ ከመ ትኩኑ ለዳግም ዘተንሥአ እምውታን ከመ ትፍረዩ ለእግዚአብሔር ፍሬ ጽድቅ።,"Therefore, my brothers and sisters, you also died with respect to the Law through the body of Christ, so that you could be united with someone else. You are united with the one who was raised from the dead so that we can bear fruit for God." +የሰ​ውን ሕግ በሠ​ራን ጊዜ ግን በኦ​ሪት ሕግ ደካ​ማ​ነት ቅጣቱ ጸና​ብን፤ ሞት​ንም አፈ​ራን።,ወእመሰ በሕገ ሰብእ ንገብር ጸንዐ ላዕሌነ መቅሠፍት በስኢነ ሕገገ ኦሪት ወፈረይነ ለሞት።,"When we were self-centered, the sinful passions aroused through the Law were at work in all the parts of our body, so that we bore fruit for death." +አሁን ግን ታስ​ረ​ን​በት ከነ​በ​ረው ከኦ​ሪት ሕግ ነፃ ወጥ​ተ​ናል፤ ስለ​ዚህ በብ​ሉይ መጽ​ሐፍ ሳይ​ሆን በአ​ዲሱ መን​ፈ​ሳዊ ሕይ​ወት እን​ገ​ዛ​ለን።,ወይእዜሰ ተስዕርነ እምኦሪት ወኀደግነ ዘቀዲሙ ትምህርተነ ከመ ንትቀነይ በሕገ መንፈስ ወአኮ በብሉይ መጽሐፍ።በእንተ ኀዲገ ኦሪት,"But now we have been released from the Law. We have died with respect to the thing that controlled us, so that we can be slaves in the new life under the Spirit, not in the old life under the written Law.The function of the Law" +እን​ግ​ዲህ ምን እን​ላ​ለን? ኦሪት ኀጢ​አት ናትን? አይ​ደ​ለ​ችም፤ ነገር ግን ኦሪት ባት​ሠራ ኀጢ​አ​ትን ባላ​ወ​ቅ​ኋ​ትም ነበር፤ ኦሪት፥ “አት​መኝ” ባትል ኖሮም ምኞ​ትን ፈጽሞ ባላ​ወ​ቅ​ኋ​ትም ነበር።,ምንተ እንከ ንብል ኀጢአትኑ ይእቲ ኦሪት ሐሰ ወባሕቱ እምኢያእመርክምዋ ለኀጢአት ሶበ ኢመጽአት ኦሪት ወለፍትወትኒ እምኢያእመርክምዋ ግሙራ ሶበ ኢትቤ ኦሪት ኢትፍቱ።,"So what are we going to say? That the Law is sin? Absolutely not! But I wouldn’t have known sin except through the Law. I wouldn’t have known the desire for what others have if the Law had not said, “Don’t desire to take what others have”." +ያችም ትእ​ዛዝ ለኀ​ጢ​አት ምክ​ን​ያት ሆነ​ቻት፤ ምኞ​ት​ንም ሁሉ አመ​ጣ​ች​ብኝ፤ ቀድሞ ግን ኦሪት ሳት​ሠራ ኀጢ​አት ሙት ነበ​ረች።,ወምክንያተ ኮነታ ይእቲ ትእዛዝ ለኀጢአት ወአምጽአት ላዕሌየ ኵሎ ፍትወታተ ወቀዲሙሰ ዘእንበለ ትምጻእ ኦሪት ምውት ይእቲ ኀጢአት።,But sin seized the opportunity and used this commandment to produce all kinds of desires in me. Sin is dead without the Law. +እኔም ቀድሞ ኦሪት ሳት​ሠራ ሕያው ነበ​ርሁ፤ የኦ​ሪት ትእ​ዛዝ በመ​ጣች ጊዜ ግን ኀጢ​አት ሕይ​ወ​ትን አገ​ኘች፤ እኔ ግን ሞትሁ።,ወአነሂ ሐየውኩ ትካት ዘእንበለ ትምጻእ ኦሪት ወሶበ መጽአት ትእዛዘ ኦሪት ሐይወት ኀጢአት ወአንሰ ሞትኩ።,"I used to be alive without the Law, but when the commandment came, sin sprang to life," +ለሕ​ይ​ወት የተ​ሠ​ራ​ች​ልኝ ያቺ ሕግ ለሞት ሆና አገ​ኘ​ኋት።,ወኮነተኒ ቀታሊተ እንታክቲ ትእዛዘ ሕይወት።,and I died. So the commandment that was intended to give life brought death. +ኀጢ​አት በዚ​ያች ትእ​ዛዝ ምክ​ን​ያት አሳ​ተ​ችኝ፤ በእ​ር​ሷም ገደ​ለ​ችኝ።,እስመ ኮነታ ምክንያተ ይእቲ ትእዛዝ ለኀጢአት ወበእንቲኣሃ አስሐተተኒ ወቀተለተኒ።,"Sin seized the opportunity through the commandment, deceived me, and killed me." +አሁ​ንም ቢሆን ኦሪ​ትስ ቅድ​ስት ናት፤ ትእ​ዛ​ዝ​ዋም ቅዱ​ስና እው​ነት ነው፤ መል​ካ​ምም ነው፤ በረ​ከ​ትም ነው።,ወይእዜኒ ኦሪትሰ ቅድስት ይእቲ ወትእዛዛኒ ጽድቅ ውእቱ ወሠናይ ወበረከት።,"So the Law itself is holy, and the commandment is holy, righteous, and good.Living under the Law" +እን​ግ​ዲህ ያ መል​ካም ነው ብዬ የማ​ስ​በው ነገር በውኑ አጥፊ ሆነኝ እላ​ለ​ሁን? አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን ኀጢ​አት ኀጢ​አት እንደ ሆነች በታ​ወ​ቀች ጊዜ ሞትን አበ​ዛ​ች​ብኝ፤ ከዚ​ያም ትእ​ዛዝ የተ​ነሣ ኀጢ​አ​ተ​ናው እን​ዲ​ታ​ወቅ፥ ኀጢ​አ​ትም ተለ​ይታ እን​ድ​ት​ታ​ወቅ ኦሪት መል​ካ​ሙን ከክፉ ልት​ለይ ተሠ​ር​ታ​ለች።ስለ መን​ፈ​ሳዊ ሕግ,እብል እንከ ቦኑ ሊተ ይከውነኒ ቀታሌ ዝኩ ዘሠናየ አሐስብ ሐሰ ዳእሙ ኀጢአት ሶበ ተዐውቀት ከመ ይእቲ ኀጢአት አብዝኀት ላዕሌየ ሞተ አኮኑ ከመ ይትዐወቅ ኃጥእ ወከመ ትትአመር ኀጢአት እምውእቱ ትእዛዝ መጽአት ኦሪት ከመ ትፍልጥ ሠናየ እምእኩይ።በእንተ ሕገ መንፈስ,So did something good bring death to me? Absolutely not! But sin caused my death through something good so that sin would be exposed as sin. That way sin would become even more thoroughly sinful through the commandment. +የኦ​ሪት ሕግ መን​ፈ​ሳዊ እንደ ሆነ እና​ው​ቃ​ለን፤ እኔ ግን ለኀ​ጢ​አት የተ​ሸ​ጥሁ ሥጋዊ ነኝ።,ነአምር ከመ ሕገ ኦሪትሰ ለመንፈስ ወአንሰ በሥጋ ወደም ሥዩጥ ለኀጢአት።,"We know that the Law is spiritual, but I’m made of flesh and blood, and I’m sold as a slave to sin." +የማ​ደ​ር​ገ​ውን አላ​ው​ቅ​ምና፤ የም​ወ​ደ​ው​ንም ያን ምንም አላ​ደ​ር​ገ​ው​ምና፤ ያንኑ የም​ጠ​ላ​ውን ብቻ እሠ​ራ​ለሁ እንጂ።,እስመ ዘኢየአምር እገብር ወዘእፈቅድ ኢይገብር ኪያሁ ምንተኒ ዳእሙ ዝኰ ዘእጸልእ ኪያሁ ክመ እገብሮ።,"I don’t know what I’m doing, because I don’t do what I want to do. Instead, I do the thing that I hate." +የማ​ል​ወ​ደ​ውን የም​ሠራ ከሆ​ንሁ ግን ያ የኦ​ሪት ሕግ መሠ​ራት ለበጎ እንደ ሆነ ምስ​ክሩ እኔ ነኝ።,ወእመሰኬ ዘኢይፈቅድ እገብር ሰማዕቱ አነ ለዝኩ ሕገገ ኦሪት ከመ ለሠናይ መጽአ።,"But if I’m doing the thing that I don’t want to do, I’m agreeing that the Law is right." +እን​ግ​ዲ​ያስ በእኔ ላይ ያደ​ረች ኀጢ​አት ናት እንጂ፥ ያን የማ​ደ​ር​ገው እኔ አይ​ደ​ለ​ሁም።,ወይእዜሰኬ ኢኮንኩ አነ ገባሪሁ ለውእቱ አላ ኀጢአት እንተ ኀደረት ላዕሌየ ይእቲ ትገብሮ።,"But now I’m not the one doing it anymore. Instead, it’s sin that lives in me." +በእኔ ማለት በሥ​ጋዬ መል​ካም ነገር እን​ደ​ማ​ይ​ኖር አው​ቃ​ለሁ፤ መል​ካም ሥራ ለመ​ሥ​ራት መሻ​ቱስ በእኔ ዘንድ አለ፤ በጎ ምግ​ባር መሥ​ራት ግን የለ​ኝም።,ወአአምር ከመሰ ኢየኀድር ላዕሌየ ሠናይ በእንተ ሥጋየ ፈቂደ ገቢረ ሠናይሰ ሀሎ ኀቤየ ወምግባረ ሠናይሰ አልብየ።,"I know that good doesn’t live in me—that is, in my body. The desire to do good is inside of me, but I can’t do it." +ያን የም​ወ​ደ​ው​ንም በጎ ነገር የማ​ደ​ርግ አይ​ደ​ለም፤ ነገር ግን ያን የም​ጠ​ላ​ውን ክፉ​ውን አደ​ር​ጋ​ለሁ።,ወአኮሰ ዘእገብር ኪያሁ ዘእፈቅድ ዳእሙ ዝኰ እኩየ ዘእጸልእ ኪያሁ እገብር።በእንተ ድካመ ዐቅመ ሰብእ,"I don’t do the good that I want to do, but I do the evil that I don’t want to do." +የማ​ል​ወ​ደ​ው​ንስ የም​ሠራ ከሆነ የም​ሠ​ራው እኔ አይ​ደ​ለ​ሁም፤ በእኔ ላይ ያደ​ረች ኀጢ​አት ናት እንጂ።,ወእመሰኬ ዘኢይፈቅድ እገብር ኢኮንኩኬ አነ ዘእገብሮ አላ ኀጢአት እንተ ኀደረት ላዕሌየ ይእቲ ትገብሮ።,"But if I do the very thing that I don’t want to do, then I’m not the one doing it anymore. Instead, it is sin that lives in me that is doing it." +መል​ካም ሥራ እን​ድ​ሠራ የፈ​ቀ​ደ​ል​ኝን ያን ሕግ እርሱ ክፉ ነገር አም​ጥ​ቶ​ብኝ አገ​ኘ​ሁት።,ወረከብክዎ ለዝኩ ሕግ ዘፈቀደ ሊተ እግበር ሠናየ ውእቱ አምጽአ ላዕሌየ እኩየ።,"So I find that, as a rule, when I want to do what is good, evil is right there with me." +በል​ቡ​ናዬ ውስጥ ያለ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕግ መል​ካም ነው።,ሐዋዝ ውእቱ ሕገ እግዚአብሔር ዘውስተ ልብየ።,"I gladly agree with the Law on the inside," +ነገር ግን በሰ​ው​ነቴ ውስጥ ያለ​ውን ሌላ የኀ​ጢ​አት ሕግ እመ​ለ​ከ​ታ​ለሁ፤ በል​ቡ​ና​ዬም ውስጥ ካለው ከእ​��​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕግ ጋር ተሰ​ል​ፈው ተዋጉ፤ በሰ​ው​ነቴ ውስጥ ያለው ያ የኀ​ጢ​አት ሕግም በረ​ታና ወደ እርሱ ማረ​ከኝ።,ወባሕቱ እረክብ ካልአ ሕገ ኀጢአት ውስተ አባልየ ወተጻብኡ ወተቃተሉ ምስለ ዝኩ ሕገ እግዚአብሔር ዘውስተ ልብየ ወኀየለ ዝኩ ሕገ ኀጢአት ዘውስተ አባልየ ወፄወወኒ መንገሌሁ።,but I see a different law at work in my body. It wages a war against the law of my mind and takes me prisoner with the law of sin that is in my body. +እኔ ምንና ወራዳ ሰው ነኝ፤ ከዚህ ሟች ሰው​ነቴ ማን ባዳ​ነኝ?,ትሑት ብእሲ አነ መኑ እምአድኀነኒ እምዝንቱ ነፍስትየ መዋቲ።,I’m a miserable human being. Who will deliver me from this dead corpse? +በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ስ​ገን፤ እኔ በልቤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሕግ እገ​ዛ​ለሁ፤ በሥ​ጋዬ ግን ለኀ​ጢ​አት ሕግ እገ​ዛ​ለሁ።,እኩት እግዚአብሔር በእንተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ አንሰ ሎቱ እትቀነይ በልብየኒ ወበኅሊናየኒ ለሕገ እግዚአብሔር ወበነፍስትየኒ ለሕገ ኀጢአት።,"Thank God through Jesus Christ our Lord! So then I’m a slave to God’s Law in my mind, but I’m a slave to sin’s law in my body." +እን​ግ​ዲህ በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ላሉት በመ​ን​ፈስ እንጂ በሥጋ ለማ​ይ​መ​ላ​ለሱ ፍርድ የለ​ባ​ቸ​ውም።,ወአልቦሙ እንከ ኵነኔ ለእለ የኀድጉ ምግባረ ሥጋ በኢየሱስ ክርስቶስ።,So now there isn’t any condemnation for those who are in Christ Jesus. +በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ የተ​ሰ​ጠን ሕይ​ወት የሚ​ገ​ኝ​በት የመ​ን​ፈስ ሕግ እርሱ ከኀ​ጢ​አ​ትና ከሞት ሕግ ነጻ አው​ጥ​ቶ​ና​ልና።,እስመ ሕገ መንፈስ ዘሕይወት ዘተውህበ በኢየሱስ ክርስቶስ ውእቱ አግዐዘነ እምሕገ ኀጢአት ወሞት።,The law of the Spirit of life in Christ Jesus has set you free from the law of sin and death. +ስለ ሥጋ ደካ​ማ​ነት የኦ​ሪት ሕግ ከሞት ማዳን በተ​ሳ​ነው ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በኀ​ጢ​ኣ​ተና ሥጋ ምሳሌ ልጁን ላከ፤ ያች​ንም ኀጢ​አት በሥ​ጋው ቀጣት።,ወሶበ ተስእኖ ለሕገ ኦሪት ላዕለ ሞት በእንተ ድካመ ሥጋ ፈነወ እግዚአብሔር ወልዶ በአምሳለ ነፍስተ ኀጢአት ወኰነና ለይእቲ ኀጢአት በነፍስቱ።,"God has done what was impossible for the Law, since it was weak because of selfishness. God condemned sin in the body by sending his own Son to deal with sin in the same body as humans, who are controlled by sin." +እናን ያጸ​ድ​ቀን ዘንድ፥ የኦ​ሪ​ት​ንም ሕግ ሠርቶ እንደ ፈጸመ ሰው ያደ​ር​ገን ዘንድ፤ ይህም በመ​ን​ፈ​ሳዊ ሕግ ጸን​ተው ለሚ​ኖሩ ነው እንጂ በሥጋ ሕግ ለሚ​ሠሩ አይ​ደ​ለም።,ከመ ያጽድቀነ ኪያነ ወከመ ይረሲ ለነ ከመ ዘፈጸመ ገቢሮቶ ለሕገ ኦሪት ለእለ በሕገ መንፈስ የሐውሩ ወአኮ ለእለ በሕገ ነፍስቶሙ ይገብሩ።,"He did this so that the righteous requirement of the Law might be fulfilled in us. Now the way we live is based on the Spirit, not based on selfishness." +እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚ​ኖሩ የሥ​ጋን ነገር ያስ​ባ​ሉና፤ እንደ መን​ፈስ ፈቃድ የሚ​ኖሩ ግን የመ​ን​ፈ​ስን ነገር ያስ​ባሉ።,እስመ ኵሎሙ እለ ለግዕዘ ነፍስቶሙ ይገብሩ ዘዝንቱ ዓለም ይኄልዩ ወእለሰ ዘመንፈስ ይኄልዩ ዘመንፈስ።በእንተ ኅሊና ሥጋ ወኅሊና መንፈስ,"People whose lives are based on selfishness think about selfish things, but people whose lives are based on the Spirit think about things that are related to the Spirit." +የሥጋ ዐሳብ ሞትን ያመ​ጣ​ብ​ናል፤ የመ​ን​ፈስ ዐሳብ ግን ሰላ​ም​ንና ሕይ​ወ​ትን ይሰ​ጠ​ናል።,ወኅሊናሁሰ ለነፍስትነ ሞተ ያመጽእ ላዕሌነ ወኅሊናሁሰ ለመንፈስ ሰላመ ወሕይወተ ይሁብነ።,"The attitude that comes from selfishness leads to death, but the attitude that comes from the Spirit leads to life and peace." +የሥጋ ዐሳብ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጠላቱ ነውና፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሕግ ስለ​ማ​ይ​ገዛ፥ መፈ​ጸም አይ​ቻ​ለ​ውም።,እስመ ኅሊናሁ ለነፍስትነ ፀሩ ለእግዚአብሔር ውእቱ እስመ ኢይገርር ለሕገ እግዚአብሔር ወኢሂ ይክሎ።,"So the attitude that comes from selfishness is hostile to God. It doesn’t submit to God’s Law, because it can’t." +ለሥ​ጋዊ ፈቃ​ዳ​ቸው የሚ​ሠሩ ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ ማሰ​ኘት አይ​ች​ሉም።,እስመ ኵሎሙ እለ ለግዕዘ ነፍስቶሙ ይገብሩ ለእግዚአብሔር አድልዎ ኢይክሉ።,People who are self-centered aren’t able to please God. +እና​ንተ ግን ለመ​ን​ፈ​ሳዊ ሕግ እንጂ ለሥ​ጋ​ችሁ ፈቃድ የም​ት​ሠሩ አይ​ደ​ላ​ች​ሁም፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ በእ​ና​ንተ አድሮ ይኖ​ራ​ልና፤ የክ​ር​ስ​ቶስ መን​ፈስ ያላ​ደ​ረ​በት ግን እርሱ የእ​ርሱ ወገን አይ​ደ​ለም።,ወአንትሙሰ አኮ ለግዕዘ ነፍስትክሙ ዘትገብሩ ዘእንበለ ለሕገ መንፈስ እስመ መንፈሰ እግዚአብሔር ኅዱር ላዕሌክሙ ወዘሰ አልቦ መንፈሰ ክርስቶስ ላዕሌሁ ውእቱ ዘኢኮነ ዚኣሁ።,"But you aren’t self-centered. Instead you are in the Spirit, if in fact God’s Spirit lives in you. If anyone doesn’t have the Spirit of Christ, they don’t belong to him." +ክር​ስ​ቶስ ካደ​ረ​ባ​ችሁ ግን ሰው​ነ​ታ​ች​ሁን ከኀ​ጢ​አት ሥራ ለዩ፤ መን​ፈ​ሳ​ች​ሁ​ንም ለጽ​ድቅ ሥራ ሕያው አድ​ርጉ።,ወእመሰ ክርስቶስ ምስሌክሙ ምዉተ ረስዩ ነፍስተክሙ ለምግባረ ኀጢአት ወሕያወ ረስዩ መንፈሰክሙ ለምግባረ ጽድቅ።,"If Christ is in you, the Spirit is your life because of God’s righteousness, but the body is dead because of sin." +ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስን ከሙ​ታን ለይቶ ያስ​ነ​ሣው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ ካደ​ረ​ባ​ችሁ ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶ​ስን ከሙ​ታን ለይቶ ያስ​ነ​ሣው እርሱ አድ​ሮ​ባ​ችሁ ባለ መን​ፈሱ ለሟች ሰው​ነ​ታ​ችሁ ሕይ​ወ​ትን ይሰ​ጣ​ታል።ሥጋዊ ሥራን ማዘ​ው​ተር የማ​ይ​ገባ ስለ መሆኑ,እመሰ መንፈሱ ለዘአንሥኦ ለኢየሱስ እምዉታን ኅዱር ላዕሌክሙ ውእቱ ዘአንሥኦ እምዉታን ለኢየሱስ ያሐይዋ ለነፍስትክሙኒ በውእቱ መንፈሱ ዘየኀድር ላዕሌክሙ።በእንተ ዘኢይደሉ አዝልፎ ምግባረ ሥጋ,"If the Spirit of the one who raised Jesus from the dead lives in you, the one who raised Christ from the dead will give life to your human bodies also, through his Spirit that lives in you." +ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችን፥ አሁ​ንም በሥ​ጋ​ችን ሳለን በሥጋ ፈቃድ እን​ኖር ዘንድ አይ​ገ​ባም።,ወይእዜኒ አኀዊነ ኢርቱዕ ንግበር ለግዕዘ ነፍስትነ እንዘ ሀሎነ በነፍስትነ።,"So then, brothers and sisters, we have an obligation, but it isn’t an obligation to ourselves to live our lives on the basis of selfishness." +እንደ ሥጋ ፈቃድ ብት​ኖሩ ትሞ​ታ​ላ​ችሁ፤ ነገር ግን በመ​ን​ፈ​ሳዊ ሥራ የሥ​ጋ​ች​ሁን ፈቃድ ብት​ገ​ድሉ ለዘ​ለ​ዓ​ለም በሕ​ይ​ወት ትኖ​ራ​ላ​ችሁ።,እስመ ኵሎሙ እለ ለግዕዘ ነፍስቶሙ ይገብሩ ምዉታን በላዕሉ እሙንቱ ወእመሰ በምግባረ መንፈስ ቀተልክምዎ ለምግባረ ነፍስትክሙ ተሐይዉ ለዓለም።,"If you live on the basis of selfishness, you are going to die. But if by the Spirit you put to death the actions of the body, you will live." +በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መን​ፈስ የሚ​ሠሩ ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጆች ናቸው።,እስመ ኵሎሙ እለ ይገብሩ ዘመንፈሰ እግዚአብሔር ውሉደ እግዚአብሔር እሙንቱ።,All who are led by God’s Spirit are God’s sons and daughters. +ዳግ​መ​ናም አባ አባት ብለን የም​ን​ጮ​ህ​በ​ትን የል​ጅ​ነት መን​ፈስ ተቀ​በ​ላ​ችሁ እንጂ እንደ ገና ለፍ​ር​ሀት የባ​ር​ነት መን​ፈ​ስን አል​ተ​ቀ​በ​ላ​ች​ሁ​ምና።,ወዘአኮ ካዕበ ነሣእክሙ መንፈሰ ቅኔ በዘትፈርሁ አላ ነሣእክሙ መንፈሰ ዘይሁበክሙ ትርሲተ ወልድ ወትጸርሑ ሎቱ ወትብልዎ አባ ወአቡየ።,"You didn’t receive a spirit of slavery to lead you back again into fear, but you received a Spirit that shows you are adopted as his children. With this Spirit, we cry, “Abba, Father.”" +እና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጆች እን​ደ​ሆን ለል​ቡ​ና​ችን ምስ​ክሩ እርሱ መን​ፈስ ቅዱስ ነው።,ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ሰማዕቱ ለመንፈስነ ከመ ውሉደ እግዚአብሔር ንሕነ።,"The same Spirit agrees with our spirit, that we are God’s children." +እና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጆች ከሆን ወራ​ሾቹ ነን፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወራ​ሾች ከሆ​ንም የክ​ር​ስ​ቶስ ወራ​ሾቹ ነን፤ በመ​ከራ ከመ​ሰ​ል​ነ​ውም በክ​ብር እን​መ​ስ​ለ​ዋ​ለን።ስለ መን​ግ​ሥተ ሰማ​ያት,ወእምከመሰ ውሉደ እግዚአብሔር ንሕነ ወራስያኒሁ ንሕነ ወእምከመሂ ወራስያነ እግዚአብሔር ንሕነ መዋርስቲሁኬ ለክርስቶስ ንሕነ ወእምከመሂ ወራስያነ እግዚአብሔር ንሕነ መዋርስቲሁ ለክርስቶስ ንሕነ ወእምከመሰ ዐረይነ ሕማመ ንዔሪ ክብረ ምስሌሁ።በእንተ መንግሥተ ሰማያት,"But if we are children, we are also heirs. We are God’s heirs and fellow heirs with Christ, if we really suffer with him so that we can also be glorified with him.Our suffering and our hope" +ነገር ግን የዚህ ዓለም መከራ ለእና ሊገ​ለጥ ከአ​ለው ክብር ጋር እን​ደ​ማ​ይ​ተ​ካ​ከል ዐስቡ።,ወባሕቱ ኀልይዋ ለዛቲኒ ከመ ኢኮነት መጠነ ሤጣ ለእንታክቲ ክብር ወስብሐት እንተ ለዓለም ሕማሙ ለዝ ዓለም።,I believe that the present suffering is nothing compared to the coming glory that is going to be revealed to us. +የዓ​ለም ተስ​ፋው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ልጅ መም​ጣት ይጠ​ባ​በቅ ነበ​ርና።,እስመ ተስፋሁ ለዓለም ምጽአቶ ለወልደ እግዚአብሔር ይጸንሕ።,The whole creation waits breathless with anticipation for the revelation of God’s sons and daughters. +ዓለም ባለ​ማ​ወቅ ለከ​ንቱ ነገር ተገ​ዝ​ቶ​አ​ልና በተ​ስፋ ስለ አስ​ገ​ዛው ነው እንጂ በፈ​ቃዱ አይ​ደ​ለም።,እስመ ለከንቱ ተቀንየ ዓለም በኢያእምሮ።,"Creation was subjected to frustration, not by its own choice—it was the choice of the one who subjected it—but in the hope" +ነገር ግን አስቶ በባ​ር​ነት ከሚ​ገ​ዛው ከዚህ ወጥቶ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጆች ወደ አገ​ኙ​አት የነ​ጻ​ነት ክብር ይገባ ዘንድ ተስፋ አለው።,ወባሕቱ ቦቱ ተስፋ ከመ ይፃእ እምዝንቱ ዘአስሐቶ ወዘቀነዮ ወይግባእ ውስተ ስብሓተ ግዕዛኖሙ ለደቂቀ እግዚአብሔር።,that the creation itself will be set free from slavery to decay and brought into the glorious freedom of God’s children. +እስ​ካ​ሁን ዓለም ሁሉ ያዘ​ነና የተ​ከዘ እንደ ሆነ እና​ው​ቃ​ለን።,ነአምር ከመ ኵሉ ዓለም ሕሙም ወትኩዝ እስከ ይእዜ።,We know that the whole creation is groaning together and suffering labor pains up until now. +ነገር ግን የሚ​ተ​ክዝ ዓለም ብቻ አይ​ደ​ለም፤ የመ​ን​ፈስ ቅዱ​ስን ፈለማ የተ​ቀ​በ​ል​ነው እናም ደግሞ እና​ዝ​ና​ለን እንጂ፤ የነ​ፍ​ሳ​ች​ንን ድኅ​ነት እና​ገኝ ዘንድ የል​ጅ​ነ​ትን ክብር ተስፋ እና​ደ​ር​ጋ​ለ​ንና፤ በእ​ም​ነ​ትም ድነ​ና​ልና።,ወአኮ ዓለም ባሕቲቱ ዓዲ ንሕነሂ ንቴክዝ እለ ነሣእነ ቀዳሚሁ ለመንፈስ ቅዱስ እስመ ንሴፎ ትርሲተ ውሉድ ንርከብ መድኀኒተ ነፍስነ እስመ በአሚን ድኅነ።,And it’s not only the creation. We ourselves who have the Spirit as the first crop of the harvest also groan inside as we wait to be adopted and for our bodies to be set free. +የሚ​ታ​የ​ውን ተስፋ ማድ​ረግ ተስፋ አይ​ደ​ለም፤ የሚ​ያ​የ​ው​ንማ እን​ዴት ተስፋ ያደ​ር​ጋል? እን​ዴ​ትስ ይጠ​ብ​ቃል?,ወተሰፍዎሰ ዘያስተርኢ ኢኮነ ተስፋ ወዘሰ ይሬኢ እፎ ይሴፎ ወይጸንሕ።,"We were saved in hope. If we see what we hope for, that isn’t hope. Who hopes for what they already see?" +የማ​ይ​ታ​የ​ውን ተስፋ ብና​ደ​ርግ ግን እር​ሱን ተስፋ አድ​ር​ገን በእ​ርሱ እንደ ጸናን መጠን ትዕ​ግ​ሥ​ታ​ችን ይታ​ወ​ቃል።,ወእምከመሰ ንሴፎ ዘኢያስተርኢ ይትዐወቅ ትዕግሥትነ ከመ ተሰፈውናሁ ወቆ��ነ በእንቲኣሁ።በእንተ ረድኤት,"But if we hope for what we don’t see, we wait for it with patience." +መን​ፈስ ቅዱ​ስም ከድ​ካ​ማ​ችን ይረ​ዳ​ናል፤ እን​ግ​ዲ​ያስ ተስ​ፋ​ች​ንን ካላ​ወ​ቅን ጸሎ​ታ​ችን ምን​ድ​ነው? ነገር ግን እርሱ ራሱ መን​ፈስ ቅዱስ ስለ መከ​ራ​ች​ንና ስለ ችግ​ራ​ችን ይፈ​ር​ድ​ል​ናል።,ወይረድአነ ለነ ድካመነ በመንፈስ ቅዱስ ወምንትኑ ውእቱ እንከ ጸሎትነ ለእመ ኢነአምር ተስፋነ ወባሕቱ መንፈስ ለሊሁ ይትዋቀሥ ለነ በእንተ ሕማምነ ወምንዳቤነ።,"In the same way, the Spirit comes to help our weakness. We don’t know what we should pray, but the Spirit himself pleads our case with unexpressed groans." +እር​ሱም ልባ​ች​ንን ይመ​ረ​ም​ራል፤ ልብ የሚ​ያ​ስ​በ​ው​ንም እርሱ ያው​ቃል፤ ስለ ቅዱ​ሳ​ንም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ይፈ​ር​ዳል።,ወውእቱ የሐትቶ ለልብነ ወየአምር ዘይኄሊ መንፈስ ወይትዋቀሥ በኀበ እግዚአብሔር በእንተ ቅዱሳን።,"The one who searches hearts knows how the Spirit thinks, because he pleads for the saints, consistent with God’s will." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ወ​ዱ​ትን ምር​ጦ​ቹን በበጎ ምግ​ባር ሁሉ እን​ደ​ሚ​ረ​ዳ​ቸው እና​ው​ቃ​ለን።,ነአምር ከመ ይረድኦሙ እግዚአብሔር ለኅሩያኒሁ ለእለ ያፈቅርዎ ውስተ ኵሉ ምግባረ ሠናይ።,"We know that God works all things together for good for the ones who love God, for those who are called according to his purpose." +ልጁ በብ​ዙ​ዎች ወን​ድ​ሞች መካ​ከል በኵር ይሆን ዘንድ አስ​ቀ​ድሞ ያወ​ቃ​ቸ​ው​ንና የመ​ረ​ጣ​ቸ​ውን እነ​ር​ሱን ልጁን ይመ​ስሉ ዘንድ አዘ​ጋ​ጅ​ቶ​አ​ቸ​ዋል።,እስመ ለእለ ቀደመ ወኀረየ ወአእመሮሙ ኪያሆሙ ሠርዐ ይኩኑ በአምሳለ ወልዱ ከመ ይኩን ውእቱ በኵረ በላዕለ ብዙኃን አኀው።,"We know this because God knew them in advance, and he decided in advance that they would be conformed to the image of his Son. That way his Son would be the first of many brothers and sisters." +ያዘ​ጋ​ጃ​ቸ​ውን እነ​ር​ሱን ጠራ፤ የጠ​ራ​ቸ​ው​ንም እነ​ር​ሱን አጸ​ደቀ፤ የአ​ጸ​ደ​ቃ​ቸ​ው​ንም እነ​ር​ሱን አከ​በረ።,ወለእለሰ ሠርዐ ኪያሆሙ ጸውዐ ወለእለ ጸውዐ ኪያሆሙ አጽደቀ ወእለ አጽደቀ ኪያሆሙ አክበረ።,"Those who God decided in advance would be conformed to his Son, he also called. Those whom he called, he also made righteous. Those whom he made righteous, he also glorified." +እን​ግ​ዲህ ስለ​ዚህ ምን እን​ላ​ለን? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእና ጋር ከሆነ ማን ይች​ለ​ናል?,ምንተ እንከ ንብል እንበይነዝ ለእመ እግዚአብሔር ምስሌነ መኑ ይክለነ።,"So what are we going to say about these things? If God is for us, who is against us?" +ለልጁ ስንኳ አል​ራ​ራም፤ ስለ ሁላ​ችን ቤዛ አድ​ርጎ አሳ​ልፎ ሰጠው እንጂ፥ እን​ግ​ዲህ እርሱ ሁሉን እን​ዴት አይ​ሰ​ጠ​ንም?,ወልዶ ጥቀ ኢምሕከ እምኔነ አላ መጠዎ በእንተ ኵልነ ወምንትኑ ውእቱ እንከ ዘኢይጼግወነ ኵሎ።,He didn’t spare his own Son but gave him up for us all. Won’t he also freely give us all things with him? +እን​ግ​ዲህ እርሱ ራሱ ካጸ​ደቀ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የመ​ረ​ጣ​ቸ​ውን ሰዎች የሚ​ቃ​ወ​ማ​ቸው ማነው?,ወመኑ ውእቱ እንከ ዘይትዋቀሦሙ ለኅሩያነ እግዚአብሔር።,Who will bring a charge against God’s elect people? It is God who acquits them. +የሚ​ፈ​ር​ድስ ማነው? የሞ​ተው፥ ይል​ቁ​ንም ከሙ​ታን ተለ​ይቶ የተ​ነ​ሣው፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቀኝ የተ​ቀ​መ​ጠው፥ ደግሞ ስለ እና የሚ​ፈ​ር​ደው ኢየ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ነው።,ለእመ ለሊሁ ያጸድቅ መኑ ዘይኴንን ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተ ወተንሥአ እምዉታን ወሀሎ ይነብር በየማነ እግዚአብሔር ወይትዋቀሥ በእንቲኣነ።በእንተ ፍቅረ ክርስቶስ,"Who is going to convict them? It is Christ Jesus who died, even more, who was raised, and who also is at God’s right side. It is Christ Jesus who also pleads our case for us." +ከክ​ር​ስ​ቶስ ፍቅር ማን ይለ​የ​ናል? መከራ ነውን? ኀዘን ነውን? ስደት ነውን? ራብ ነውን? መራ​ቆት ነውን? ጭን​ቀት ነውን? ሾተል ነውን?,መኑ ያኀድገነ ፍቅሮ ለክርስቶስ ሕማምኑ ምንዳቤኑ ተሰዶኑ ረኀብኑ ዕርቃንኑ መጥባሕትኑ ጻዕርኑ።,"Who will separate us from Christ’s love? Will we be separated by trouble, or distress, or harassment, or famine, or nakedness, or danger, or sword?" +መጽ​ሐፍ እን​ዳለ፥ “ስለ አንተ ዘወ​ትር ይገ​ድ​ሉ​ናል፤ እን​ደ​ሚ​ታ​ረዱ በጎ​ችም ሆነ​ናል።”,በከመ ይቤ መጽሐፍ «በእንቲኣከ ይቀትሉነ ኵሎ አሚረ ወኮነ ከመ አባግዕ ዘይጠብሑ።»,"As it is written,“We are being put to death all day long for your sake. ”“We are treated like sheep for slaughter.”" +ነገር ግን በወ​ደ​ደን በእ​ርሱ ሁሉን ድል እን​ነ​ሣ​ለን።,ወባሕቱ፥ በእንተዝ ንመውኦ ለኵሉ እስመ ውእቱ አፍቀረነ።,But in all these things we win a sweeping victory through the one who loved us. +ነገር ግን ሞትም ቢሆን፥ ሕይ​ወ​ትም ቢሆን፥ መላ​እ​ክ​ትም ቢሆኑ፥ አለ​ቆ​ችም ቢሆኑ፥ ያለ​ውም ቢሆን፥ የሚ​መ​ጣ​ውም ቢሆን በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ካለ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍቅር ሊለ​የን እን​ደ​ማ​ይ​ችል አም​ና​ለሁ።,እትአመን ባሕቱ ከመ አልቦ ዘያኀድገነ ፍቅሮ ለእግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ ኢሞት ወኢሕይወት ወኢመላእክት ወኢቀደምት ወኢዘሀሎ ወኢዘይመጽእ።,"I’m convinced that nothing can separate us from God’s love in Christ Jesus our Lord: not death or life, not angels or rulers, not present things or future things, not powers" +ኀይ​ልም ቢሆን፥ ከፍ​ታም ቢሆን፥ ዝቅ​ታም ቢሆን፥ ሌላ ፍጥ​ረ​ትም ቢሆን ከክ​ር​ስ​ቶስ ፍቅር ሊለ​የን የሚ​ችል የለም።,ወኢዘኀይል ወኢዘልዑል ኢዘጸድፍ ወኢዳግም ልደት ዘመትሕት አልቦ ዘይክል አኅድጎተነ ፍቅረ ክርስቶስ።,"or height or depth, or any other thing that is created." +በክ​ር​ስ​ቶስ እው​ነት እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ ሐሰ​ትም አል​ና​ገ​ርም። ሕሊ​ና​ዬም በመ​ን​ፈስ ቅዱስ ይመ​ሰ​ክ​ር​ል​ናል፤,አማን እብለክሙ በእንተ ክርስቶስ ወኢይሔይሱ ወስምዕየ መንፈስ ቅዱስ ዘውስተ ልብየ።,"I’m speaking the truth in Christ—I’m not lying, as my conscience assures me with the Holy Spirit:" +በጊ​ዜው ሁሉ ብዙ ኀዘን፥ የማ​ያ​ቋ​ር​ጥም ጭን​ቀት በልቤ አለ።,ከመ እቴክዝ ወአሐምም በልብየ ፈድፋደ በኵሉ ጊዜ።,I have great sadness and constant pain in my heart. +በሥጋ ዘመ​ዶ​ችና ወን​ድ​ሞች ስለ​ሚ​ሆኑ እኔ ከክ​ር​ስ​ቶስ እለይ ዘንድ እጸ​ል​ያ​ለሁ።,ወእጼሊ ከመ አነ እትዐለል እምክርስቶስ በእንተ አኀውየ ወአዝማድየ እለ በሥጋ።,"I wish I could be cursed, cut off from Christ if it helped my brothers and sisters, who are my flesh-and-blood relatives." +እና​ህም ልጅ​ነት፥ ክብር፥ ኪዳን፥ ሕግና አም​ልኮ ያላ​ቸው፥ ተስ​ፋም የተ​ሰ​ጣ​ቸው እስ​ራ​ኤ​ላ​ው​ያን ናቸው።,እሉ እሙንቱ እስራኤል እስራኤላውያን እለ ሎሙ ትርሲተ ወልድ ወሎሙ ክብር ወሎሙ ሥርዐት ወሎሙ ሕግ ወሎሙ አሰፈወ።,"They are Israelites. The adoption as God’s children, the glory, the covenants, the giving of the Law, the worship, and the promises belong to them." +እነ​ር​ሱም አባ​ቶ​ቻ​ችን ናቸው፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ክር​ስ​ቶስ በሥጋ ተወ​ለደ፤ እር​ሱም ከሁሉ በላይ የሆነ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ቡሩክ አም​ላክ ነው፤ አሜን።,ወእሙቱ አበዊነ ወእምላዕሌሆሙ ተወልደ ክርስቶስ በሥጋ ሰብእ ዘውእቱ አምላክ ቡሩክ ለዓለመ ዓለም አሜን።,"The Jewish ancestors are theirs, and the Christ descended from those ancestors. He is the one who rules over all things, who is God, and who is blessed forever. Amen.Israel and God’s choice" +ነገር ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል አይ​ታ​በ​ልም፤ እስ​ራ​ኤል ሁሉ እስ​ራ​ኤ​ላ​ው​ያን አይ​ደ​ሉ​ምና።,አኮኑ ኢተሐሰወ ቃለ እግዚአብሔር ��አኮ ኵሎሙ እስራኤል እስራኤላውያን።በእንተ ተሰምዮ ዘርዐ አብርሃም,But it’s not as though God’s word has failed. Not all who are descended from Israel are part of Israel. +የአ​ብ​ር​ሃም ዘር ሁሉ ልጆቹ የሆ​ኑት አይ​ደ​ለም፤ ከይ​ስ​ሐቅ ዘር ይጠ​ራ​ል​ሃል አለው እንጂ።,ወአኮ ኵሎሙ ዘርዐ አብርሃም ዘኮንዎ ውሉደ «እምይስሐቅ ዳእሙ ይሰመይ ለከ ዘርዕ ይቤሎ።»,"Not all of Abraham’s children are called Abraham’s descendants, but instead “your descendants will be named through Isaac.”" +ልጆች እን​ዲ​ሆ​ኑት ተስፋ ያና​ገ​ረ​ለት የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጆች ናቸው፤ እነ​ዚህ ከሥጋ የተ​ወ​ለዱ ግን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጆች አይ​ደ​ሉም።,እስመ አኮ ውሉደ ሥጋ እሙንቱ አላ ውሉደ እግዚአብሔር እለ ይከውንዎ ዘርዐ እለ አሰፈወ ይኩንዎ ውሉደ።,"That means it isn’t the natural children who are God’s children, but it is the children from the promise who are counted as descendants." +“ከርሞ እንደ ዛሬ ወደ አንተ እመ​ለ​ሳ​ለሁ፤ ሣራም ወንድ ልጅ ታገ​ና​ለች፤” ብሎ ተስፋ ሰጥ​ቶ​ታ​ልና።,እስመ አሰፈዎ ወይቤሎ «ዓመ ከመ ዮም እገብእ ኀቤከ ወትረክብ ሣራ ወልደ።»,"The words in the promise were: “A year from now I will return, and Sarah will have a son”." +ነገር ግን ለእ​ር​ስዋ ብቻ አይ​ደ​ለም፤ ርብ​ቃም ለአ​ባ​ታ​ችን ለይ​ስ​ሐቅ መንታ በፀ​ነ​ሰች ጊዜ፥,ወአኮ ባሕቲታ ዓዲ ርብቃኒ ፀንሰት መንታ ለይስሐቅ አቡነ።,"Not only that, but also Rebecca conceived children with one man, our ancestor Isaac." +ሳይ​ወ​ለዱ፥ ክፉና መል​ካም ሥራም ሳይ​ሠሩ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መም​ረጡ በምን እንደ ሆነ ይታ​ወቅ ዘንድ፥,ወዘእንበለ ይትወለዱ ወይግበሩ ሠናየ ወእኩየ ከመ ይትዐወቅ በምንት እንከ ኀርዮቱ ለእግዚአብሔር።,"When they hadn’t been born yet and when they hadn’t yet done anything good or bad, it was shown that God’s purpose would continue because it was based on his choice." +እርሱ የጠ​ራው ነው እንጂ ሰው በሥ​ራው የሚ​መ​ረጥ አን​ዳ​ይ​ደ​ለም ያውቁ ዘንድ፥ ለር​ብቃ፥ “ታላቁ ለታ​ናሹ ይገ​ዛል” አላት።,ከመ ያእምሩ ከመ ኢኮነ በምግባሩ ለሰብእ ዘእንበለ ዳእሙ ዘውእቱ ጸውዐ ወይቤላ ለርብቃ ዘየዐቢ ይትቀነይ ለዘይንእስ።,It wasn’t because of what was done but because of God’s call. This was said to her: “The older child will be a slave to the younger one”. +“ያዕ​ቆ​ብን ወደ​ድሁ፤ ዔሳ​ውን ግን ጠላሁ” ተብሎ እን​ዲሁ ተጽ​ፎ​አ​ልና።,እስመ ከማሁ ጽሑፍ «ያዕቆብሃ አፍቀርኩ ወኤሳውሃ ጸላእኩ።»በእንተ ኢመፍትው ሐቲተ ፍትሑ ለእግዚአብሔር,"As it is written, “I loved Jacob, but I hated Esau”." +እን​ግ​ዲህ ምን እን​ላ​ለን? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያደ​ላ​ልን? አያ​ደ​ላም።,ምንተ እንከ ንብል ይዔምፅኑ እግዚአብሔር፤ ሐሰ።,So what are we going to say? Isn’t this unfair on God’s part? Absolutely not! +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን እን​ዲህ አለው፥ “የም​ም​ረ​ውን እም​ረ​ዋ​ለሁ፤ ይቅር የም​ለ​ው​ንም ይቅር እለ​ዋ​ለሁ።”,ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ «ለዘሂ መሐርክዎ እምሕሮ ወለዘሂ ተሣሀልክዎ እሣሀሎ።»,"He says to Moses, “I’ll have mercy on whomever I choose to have mercy, and I’ll show compassion to whomever I choose to show compassion”." +አሁ​ንም ለሮ​ጠና ለቀ​ደመ አይ​ደ​ለም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይቅር ላለው ነው እንጂ።,ናሁኬ ኢኮነ ለዘበደረ ወለዘሮጸ ዘእንበለ ዳእሙ ለዘእግዚአብሔር ምህሮ።,"So then, it doesn’t depend on a person’s desire or effort. It depends entirely on God, who shows mercy." +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለፈ​ር​ዖን በመ​ጽ​ሐፍ እን​ዲህ አለው፥ “ኀይ​ሌን በአ​ንተ ላይ እገ​ልጥ ዘንድ፥ ስሜም በም​ድር ሁሉ ይሰማ ዘንድ ስለ​ዚህ አስ​ነ​ሣ​ሁህ።”,ወይቤሎ እግዚአብሔር በመጽሐፍ ለፈርዖን «በእንተዝ አንሣእኩከ ከመ አርኢ ኀይልየ በላዕሌከ ወይሰማዕ ስም�� በኵሉ ምድር።»,"Scripture says to Pharaoh, “I have put you in this position for this very thing: so I can show my power in you and so that my name can be spread through the entire earth.”" +እነሆ፥ የሚ​ወ​ድ​ደ​ውን ይም​ረ​ዋል፤ የሚ​ወ​ድ​ደ​ው​ንም ልቡን ያጸ​ና​ዋል።,ናሁኬ ለዘፈቀደ ይምሕር ወለዘፈቀደ ያዐፅብ።,"So then, God has mercy on whomever he wants to, but he makes resistant whomever he wants to." +እን​ግ​ዲህ ምን ትላ​ለህ? አንተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትነ​ቅ​ፈ​ዋ​ለ​ህን? ምክ​ሩ​ንስ የሚ​ቃ​ወ​ማት አለን?።,ምንተ ትብል ተሐይሶኑ ለእግዚአብሔር ቦኑ ዘይትቃወማ ለምክሩ።,"So you are going to say to me, “Then why does he still blame people? Who has ever resisted his will?”" +ሰው ሆይ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የም​ት​ከ​ራ​ከ​ረው አንተ ምን​ድን ነህ? ሥራ ሠሪ​ውን እን​ዲህ አታ​ድ​ር​ገኝ ሊለው ይች​ላ​ልን?,ዕጓለ እመሕያው ምንትኑ አንተ ዘትትዋሥኦ ለእግዚአብሔር ይክልኑ ብሂሎቶ ግብር ለገባሪሁ ኢትግበረኒ ከመዝ።,"You are only a human being. Who do you think you are to talk back to God? “Does the clay say to the potter,” “Why did you make me like this?”" +ሸክላ ሠሪ ከአ​ንድ ጭቃ ግማ​ሹን ለክ​ብር፥ ግማ​ሹ​ንም ለኀ​ሳር አድ​ርጎ ዕቃን ሊሠራ አይ​ች​ል​ምን?,ኢኮነኑ ብዉሐ ለብሓዊ ይግበር እምአሐዱ ጽቡር ንዋየ መንፈቆ ለክብር ወመንፈቆ ለኀሣር።,Doesn’t the potter have the power over the clay to make one pot for special purposes and another for garbage from the same lump of clay? +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ኀይ​ሉን የሚ​ገ​ል​ጽ​በ​ትን ቅጣ​ቱን ሊያ​ሳይ ቢወድ፥ ትዕ​ግ​ሥ​ቱን ካሳየ በኋላ ለማ​ጥ​ፋት የተ​ዘ​ጋ​ጁ​ትን ቍጣ​ውን የሚ​ገ​ል​ጽ​ባ​ቸ​ውን መላ​እ​ክት ያመ​ጣል።,ወእመኒ ፈቀደ እግዚአብሔር ያርኢ መቅሠፍተ ኀይሉ ያመጽእ መላእክተ መዓቱ አርአዮ ትዕግሥቶ እለ ድልዋን ለአማስኖ።,"What if God very patiently puts up with pots made for wrath that were designed for destruction, because he wanted to show his wrath and to make his power known?" +ዳግ​መ​ናም የክ​ብ​ሩን ባለ​ጠ​ግ​ነት ሊያ​ሳይ ቢወድ አስ​ቀ​ድሞ ለወ​ደ​ዳ​ቸ​ውና ለጠ​ራ​ቸው ለይ​ቅ​ርታ የተ​ዘ​ጋጁ የም​ሕ​ረት መላ​እ​ክ​ትን ያመ​ጣል።,ወከመ ያርኢ ካዕበ ብዕለ ስብሐቲሁ ያመጽእ መላእክተ ምሕረቱ እለ ድልዋን ለሣህል ላዕለ እለ ጸውዐ ወአቅደመ አእምሮ።በእንተ ጽዉዓን,"What if he did this to make the wealth of his glory known toward pots made for mercy, which he prepared in advance for glory?" +ወደ ክብሩ የጠ​ራ​ንና የሰ​በ​ሰ​በ​ንም እና ነን፤ ነገር ግን ከአ​ሕ​ዛ​ብም ነው እንጂ ከአ​ይ​ሁድ ብቻ አይ​ደ​ለም።,ወንሕነ እሙንቱ እለ ጸውዐነ ውስተ ክብሩ ወአስተጋብአነ አኮ እምአይሁድ ባሕቲቶሙ ዓዲ እምአረሚኒ።,We are the ones God has called. We don’t come only from the Jews but we also come from the Gentiles. +ነቢዩ ሆሴዕ እን​ዲህ እን​ዳለ “ወገኔ ያል​ነ​በ​ረ​ውን ወገኔ አደ​ር​ገ​ዋ​ለሁ፤ ወዳጄ ያል​ነ​በ​ረ​ች​ው​ንም ወዳጄ አደ​ር​ጋ​ታ​ለሁ።,በከመ ይቤ ሆሴዕ ነቢይ «እሬስዮ ሕዝብየ ለዘኢኮነ ሕዝብየ ወእሬስያ ፍቅርትየ ለእንተ ኢኮነት ፍቅርትየ።,"As it says also in Hosea,“I will call “my people” those who aren’t my people,”“and the one who isn’t well loved, I will call “loved one.””" +የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወገ​ኖች አይ​ደ​ላ​ች​ሁም ይባሉ በነ​በ​ሩ​በት ሀገ​ርም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልጆች ይሆ​ናሉ።”,ወይከውኑ ውሉደ እግዚአብሔር ሕያው በብሔር በኀበ ይቤልዎሙ ኢኮንክሙ ሕዝበ እግዚአብሔር።»,"And in the place where it was said to them,“You aren’t my people,”there they will be called “the living God’s children”." +ኢሳ​ይ​ያ​ስም ድም​ፁን ከፍ አድ​ርጎ ስለ እስ​ራ​ኤል እን​ዲህ አለ፥ “የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ቍጥ​ራ​ቸው እንደ ባሕር አሸዋ ቢሆ​ንም የተ​ረ​ፉት ይድ​���ሉ።,ኢሳይያስኒ ከልሐ ወይቤ በእንተ እስራኤል «ለእመ ኮነ ኍልቆሙ ለደቂቀ እስራኤል ከመ ኆፃ ባሕር እለ ተርፉ ይድኅኑ።,"But Isaiah cries out for Israel,“Though the number of Israel’s children will be like the sand of the sea, ”“only a remaining part will be saved, ”" +እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዓ​ለም ውስጥ ያደ​ር​ገው ዘንድ ያለ​ውን ያለ​ቀና የተ​ቈ​ረጠ ነገ​ርን ይና​ገ​ራ​ልና።”,እስመ ኅሉቀ ወምቱረ ነገረ ይነግር እግዚአብሔር ውስተ ዓለም ዘሀለዎ ይግበር።»,“because the Lord does what he says completely and quickly.” +ኢሳ​ይ​ያ​ስም አስ​ቀ​ድሞ እንደ ተና​ገረ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸባ​ኦት ዘር ያስ​ቀ​ረ​ልን ባይ​ሆን ኖሮ እንደ ሰዶም በሆን፥ ገሞ​ራ​ንም በመ​ሰ​ልን ነበር።”በእ​ም​ነት ስለ መጽ​ደቅ,ወበከመ አቅደመ ኢሳይያስ ብሂለ «ሶበ አኮ እግዚአብሔር ጸባኦት ዘአትረፈ ለነ ዘርዐ ከመ ሰዶም እምኮነ ወከመ ገሞራ እመሰልነ።»በእንተ ጽድቀ ሃይማኖት,"As Isaiah prophesied,“If the Lord of the heavenly forces had not left descendants for us, ”“we would have been like Sodom, ”“and we would have become like Gomorrah.”Israel and God’s righteousness" +እን​ግ​ዲህ ምን እን​ላ​ለን? ጽድ​ቅን ያል​ፈ​ለ​ጉ​አት አሕ​ዛብ ስንኳ ጽድ​ቅን አገ​ኙ​አት፤ በእ​ም​ነ​ትም ጸደቁ።,ምንተ እንከ ንብል አረሚ ጥቀ እለ ኢኀሠሥዋ ለጽድቅ ረከብዋ ለጽድቅ ወጸድቁ በአሚን።,"So what are we going to say? Gentiles who weren’t striving for righteousness achieved righteousness, the righteousness that comes from faith." +እስ​ራ​ኤል ግን ኦሪ​ትን ሲከ​ተሉ መጽ​ደቅ ተሳ​ና​ቸው፤ የኦ​ሪ​ታ​ቸ​ውን ሥራ አል​ፈ​ጸ​ሙ​ምና።,ወእስራኤልሰ እንዘ ይዴግንዋ ለኦሪቶሙ ስእኑ ጸዲቀ እስመ ኢፈጸሙ ገቢረ ሕገገ ኦሪቶሙ።,"But though Israel was striving for a Law of righteousness, they didn’t arrive." +ይህስ ስለ​ምን ነው? ጽድ​ቃ​ቸው የኦ​ሪ​ትን ሥራ በመ​ሥ​ራት እንጂ በእ​ም​ነት ስለ አል​ሆነ ነው፤ የእ​ን​ቅ​ፋት ድን​ጋይ አሰ​ነ​ካ​ከ​ላ​ቸው።,በእንተ ምንት እስመ ኢኮነ ጽድቆሙ በአሚን ዘእንበለ ዳእሙ በገቢረ ሕገገ ኦሪት ወአዕቀፈቶሙ እብነ ዕቅፍት።,Why? It’s because they didn’t go for it by faith but they went for it as if it could be reached by doing something. They have tripped over a stumbling block. +መጽ​ሐፍ እን​ዲሁ “በጽ​ዮን የእ​ን​ቅ​ፋት ድን​ጋ​ይ​ንና የማ​ሰ​ና​ከያ ዐለ​ትን አኖ​ራ​ለሁ፤ ያመ​ነ​ባ​ትም ለዘ​ለ​ዓ​ለም አያ​ፍ​ርም” ብሎ​አ​ልና።,እስመ ከማሁ ይቤ መጽሐፍ «ናሁ አነብር ውስተ ጽዮን እብነ ዕቅፍት ወእብነ ጌጋይ ወዘአምነ ባቲ ኢይትኀፈር ለዓለም።»,"As it is written:“Look! I’m putting a stumbling block in Zion, ”“which is a rock that offends people. ”“And the one who has faith in him will not be put to shame.”" +መድኃኒታችን እግዚአብሔር ተስፋችንም ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳዘዘው ትእዛዝ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ፥,እምጳውሎስ ሐዋርያሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በትእዛዘ እግዚአብሔር መድኀኒነ ወኢየሱስ ክርስቶስ ተስፋነ።,"From Paul, who is an apostle of Jesus Christ by the command of God our savior and of Christ Jesus our hope." +በእምነት እውነተኛ ልጄ ለሆነ ለጢሞቴዎስ፤ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከክርስቶስ ኢየሱስም ከጌታችን ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን።ከሐሰተኞች ትምህርት መጠበቅ,ለጢሞቴዎስ ወልድየ ዘአፈቅር በሃይማኖት ሰላም ለከ ወሣህል ወጸጋሁ ለእግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"To Timothy, my true child in the faith.Grace, mercy, and peace from God the Father and from Christ Jesus our Lord.Timothy’s purpose in Ephesus" +-,እስመ አስተብቋዕኩከ ትንበር ኤፌሶን አመ አሐውር መቄዶንያ ከመ ትገሥጾሙ ከመ ኢያምጽኡ ካልአ ትምህርተ።,"When I left for Macedonia, I asked you to stay behind in Ephesus so that you could instruct certain individuals not to spread wrong teaching." +ወደ መቄ��ንያ በሄድሁ ጊዜ፥ አንዳንዶች ልዩ ትምህርትን እንዳያስተምሩና ወደ ተረት መጨረሻም ወደሌለው ወደ ትውልዶች ታሪክ እንዳያደምጡ ልታዛቸው በኤፌሶን ትቀመጥ ዘንድ ለመንሁህ፤ እንደ እነዚህ ያሉ ነገሮች ክርክርን ያመጣሉና፤ በእምነት ግን ላለ ለእግዚአብሔር መጋቢነት አይጠቅሙም።,ወኢያምጽኡ መኀድምተ ወዛውዐ ነገር ዘይፈጥሩ በዘያስሕቱ ወያመጽኡ ተኀሥሦ ወየኀድጉ ሕገ እግዚአብሔር ዘበሃይማኖት።,They shouldn’t pay attention to myths and endless genealogies. Their teaching only causes useless guessing games instead of faithfulness to God’s way of doing things. +የትእዛዝ ፍጻሜ ግን ከንጹሕ ልብና ከበጎ ሕሊና ግብዝነትም ከሌለበት እምነት የሚወጣ ፍቅር ነው፤,ወማኅለቅቱሰ ለትእዛዝ ተፋቅሮ በንጹሕ ልብ ወበሠናይ ግዕዝ ወሃይማኖት ዘአልቦ ኑፋቄ።,"The goal of instruction is love from a pure heart, a good conscience, and a sincere faith." +-,እስመ ቦ እለ አውከኩ ወገብኡ ውስተ ነገረ ከንቱ።,"Because they missed this goal, some people have been distracted by talk that doesn’t mean anything." +ከእነዚህም አንዳንዶች ስተው የሚሉትን ወይም ስለ እነርሱ አስረግጠው የሚናገሩትን ሳያስተውሉ፥ የሕግ አስተማሪዎች ሊሆኑ እየወደዱ ወደ ከንቱ ንግግር ፈቀቅ ብለዋል።,ወእንዘ ይፈቅዱ መምህራነ ይኩኑ ኢየአምሩ ዘለሊሆሙ ይነብቡ።በእንተ ሕግ,They want to be teachers of Law without understanding either what they are saying or what they are talking about with such confidence. +ነገር ግን ሰው እንደሚገባ ቢሠራበት ሕግ መልካም እንደ ሆነ እናውቃለን፤,ነአምር ከመ ሠናይ ውእቱ ኦሪት ለዘይገብሮ በሕጉ።,Now we know that the Law is good if used appropriately. +-,ወነአምር ዘኒ ከመ አኮ ለጻድቃን ዘይሠራዕ ሕግ ዘእንበለ ለኃጥኣን ወለጽልሕዋን ወለዝሉፋን ወለውፁኣን እምጽድቅ ወለርኩሳነ ልብ ወቀተልተ አበዊሆሙ ወእሞሙ ወቀተልተ አዝማዲሆሙ ወቀተልተ ነፍስ።,"We understand this: the Law isn’t established for a righteous person but for people who live without laws and without obeying any authority. They are the ungodly and the sinners. They are people who are not spiritual, and nothing is sacred to them. They kill their fathers and mothers, and murder others." +,ዘማውያን ወእለ የሐውሩ ኀበ ብእሲተ ብእሲ ሰረቅተ ሰብእ ሐሳውያን ወእለ ይምሕሉ በሐሰት።,"They are people who are sexually unfaithful, and people who have intercourse with the same sex. They are kidnappers, liars, individuals who give false testimonies in court, and those who do anything else that is opposed to sound teaching." +ይኸውም ለበደለኞችና ለማይታዘዙ፥ ለዐመጸኞችና ለኀጢአተኞች፥ ቅድስና ለሌላቸውና ለርኵሳን፥ አባትና እናትን ለሚገድሉ፥ ለነፍሰ ገዳዮችና ለሴሰኞች፥ ከወንድ ጋርም ለሚተኙ፥ በሰዎችም ለሚነግዱ፥ ለውሸተኞችም በውሸትም ለሚምሉ፥ የብሩክ እግዚአብሔርንም ክብር እንደሚገልጥ ለእኔ አደራ እንደ ተሰጠኝ፥ ወንጌል የሆነውን ደኅና ትምህርት ለሚቃወም ለሌላ ነገር ሁሉ ሕግ እንደ ተሠራ እንጂ ለጻድቅ እንዳልተሠራ በማወቅ ነው።ጳውሎስ ስለ እግዚአብሔር ምህረት ያቀረበው ምሥጋና,ወቦ ባዕድኒ ዓዲ በዘይትቃወምዋ ለትምህርተ ሕይወት ዘወንጌለ ስብሐቲሁ ለብፁዕ እግዚአብሔር ዘአነ ተአመንኩ ቦቱ።አኰቴት በእንተ ጽዋዔሁ,Sound teaching agrees with the glorious gospel of the blessed God that has been trusted to me.Thanksgiving +ለአገልግሎቱ ሾሞኝ ታማኝ አድርጎ ስለ ቈጠረኝ፥ ኀይል የሰጠኝን ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታችንን አመሰግናለሁ፤,አአኵቶ ለዘተአመነኒ ወአጽንዐኒ በክርስቶስ ኢየሱስ እግዚእነ እስመ ምእመነ ረሰየኒ ለመልእክቱ።,"I thank Christ Jesus our Lord, who has given me strength because he considered me faithful. So he appointed me to ministry" +አስቀድሞ ተሳዳቢና አሳዳጅ አንገላችም ምንም ብሆን፥ ይህን አደረገልኝ፤ ነገር ግን ሳላውቅ ባለማመን ስላደረግሁት ምህረትን አገኘሁ፤,እንዘ ቀዲሙ ፀራፊ አነ ወሰዳዲ ወጸኣሊ ወባሕቱ ተሣሀለኒ እስመ በኢያእምሮ ገበርኩ በኢአሚን።,"even though I used to speak against him, attack his people, and I was proud. But I was shown mercy because I acted in ignorance and without faith." +የጌታችንም ጸጋ በክርስቶስ ኢየሱስ ካሉ ከእምነትና ከፍቅር ጋር አብልጦ በዛ።,ወፈድፈደ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር በላዕሌየ ወሃይማኖቱ ወፍቅሩ ለኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ።,Our Lord’s favor poured all over me along with the faithfulness and love that are in Christ Jesus. +“ኀጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ፤” የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኀጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤,እሙን ነገሩ ወርቱዕ ይትወከፍዎ በኵሉ እስመ ኢየሱስ ክርስቶስ መጽአ ውስተ ዓለም ከመ ያድኅኖሙ ለኃጥኣን ዘአነ ቀዳሚሆሙ።,This saying is reliable and deserves full acceptance: “Christ Jesus came into the world to save sinners”—and I’m the biggest sinner of all. +ስለዚህ ግን የዘላለምን ሕይወት ለማግኘት በእርሱ ያምኑ ዘንድ ላላቸው ሰዎች ምሳሌ እንድሆን፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና በምሆን በእኔ ላይ ትዕግስቱን ሁሉ ያሳይ ዘንድ ምህረትን አገኘሁ።,ወባሕቱ ተሣሀለኒ ከመ ያርኢ ተአምራቲሁ በላዕሌየ ኢየሱስ ክርስቶስ በብዝኀ ትዕግሥቱ ወእኩኖሙ አርኣያ ለእለ የአምኑ ቦቱ ለሕይወት ዘለዓለም።,"But this is why I was shown mercy, so that Christ Jesus could show his endless patience to me first of all. So I’m an example for those who are going to believe in him for eternal life." +ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይጠፋው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።,ንጉሥ ዘለዓለም ዘኢይመውት ወኢያስተርኢ አምላክ ባሕቲቱ ዘሎቱ ክብር ወስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን።,"Now to the king of the ages, to the immortal, invisible, and only God, may honor and glory be given to him forever and always! Amen.Importance of faith and a good conscience" +ልጄ ጢሞቴዎስ ሆይ! አስቀድሞ ስለ አንተ እንደ ተነገረው ትንቢት፥ በእርሱ መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ ይህችን ትእዛዝ አደራ እሰጥሃለሁ፤,ዘንተ ትእዛዘ አማሕፀንኩከ ኦ ወልድየ ጢሞቴዎስ በከመ ተነብዮ ዘላዕሌከ ከመ ትጽናዕ በኵሉ ገድል ሠናይ።,"Timothy, my child, I’m giving you these instructions based on the prophecies that were once made about you. So if you follow them, you can wage a good war" +እምነትና በጎ ሕሊና ይኑርህ፤ አንዳንዶች ሕሊናን ጥለው መርከብ አለ መሪ እንደሚጠፋ በእምነት ነገር ጠፍተዋልና፤,እንዘ ብከ ሃይማኖት ወሠናይ ግዕዝ እስመ ሀለዉ እለ አውከኩ እምሃይማኖት ወተሰብሩሂ።,"because you have faith and a good conscience. Some people have ruined their faith because they refused to listen to their conscience," +ከእነዚያም እንዳይሳደቡ ይማሩ ዘንድ ለሰይጣን አሳልፌ የሰጠኋቸው ሄሜኔዎስና እስክንድሮስ ናቸው።,እለ ሄሜኔዎስ ወእለ እስክንድሮስ እለ መጠውክዎሙ ለሰይጣን ይትኰነኑ ኢይልመዱ ፀሪፈ።,such as Hymenaeus and Alexander. I’ve handed them over to Satan so that they can be taught not to speak against God. +-,አስተበቍዐከ ቀዳሜ ኵሉ ትግበር ጸሎተ ወስኢለ ወተጋንዮ።,"First of all, then, I ask that requests, prayers, petitions, and thanksgiving be made for all people." +እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ።,ወበእንተዝ ጸልዩ ላዕለ ኵሉ ሰብእ ወላዕለ ኵሉ ነገሥት ወመኳንንት ከመ በህዱእ ወበጽምው ይኩን ንብረትነ በኵሉ ጽድቅ ወንጽሕ።,Pray for kings and everyone who is in authority so that we can live a quiet and peaceful life in complete godliness and dignity. +-,ዝኬ ሠናይ ወኅሩይ በቅድመ እግዚአብሔር መድኀኒነ።,"This is right and it pleases God our savior," +ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።,እስመ ውእቱ ይፈቅድ ኵሉ ሰብእ ይሕየው ወያ��ምርዋ ለጽድቅ።,who wants all people to be saved and to come to a knowledge of the truth. +አንድ እግዚአብሔር አለና፤ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፤ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤,አሐዱ እግዚአብሔር ወአሐዱ ኅሩይ ማእከለ እግዚአብሔር ወሰብእ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘኮነ ሰብአ።,"There is one God and one mediator between God and humanity, the human Christ Jesus," +ራሱንም ለሁሉ ቤዛ ሰጠ፤ ይህም በገዛ ዘመኑ ምስክርነቱ ነበረ፤,ዘመጠወ ርእሶ ቤዛ ኵሉ ወኮነ ሰማዕተ በዕድሜሁ።,who gave himself as a payment to set all people free. This was a testimony that was given at the right time. +እኔም ለዚህ ነገር አዋጅ ነጋሪና ሐዋርያ በእምነትና በእውነትም የአሕዛብ አስተማሪ ለመሆን ተሾምሁ፤ እውነት እናገራለሁ፤ አልዋሽም።,ዘሎቱ ተሠየምኩ ሐዋርያ ወዐዋዴ እሙነ እብል ወኢይሔሱ ተሠየምኩ መምህረ ለአሕዛብ በሃይማኖት ወበጽድቅ።,I was appointed to be a preacher and apostle of this testimony—I’m telling the truth and I’m not lying! I’m a teacher of the Gentiles in faith and truth.Instructions for men and women +እንግዲህ ወንዶች በስፍራ ሁሉ አለ ቍጣና አለ ክፉ አሳብ የተቀደሱትን እጆች እያነሡ እንዲጸልዩ እፈቅዳለሁ።,ወእፈቅድ ለኵሉ ሰብእ ይጸልዩ በኵሉ ገጸ መካን ወያንሥኡ እደዊሆሙ በንጽሕ ዘእንበለ ነጐርጓር ወኑፋቄ።,"Therefore, I want men to pray everywhere by lifting up hands that are holy, without anger or argument." +-,ወከማሁ አንስትኒ ይትረሰያ ለጸሎት በፈሪሀ እግዚአብሔር ወበኀፍረት ወበልቡና ወበአንጽሖ ርእሶን እምዝሙት አኮ በሐብላተ ወርቅ ወበባሕርይ ወበአልባስ ቅድው ዘዕፁብ ሤጡ ወአኮ በተጸፍሮ ሥዕርቶን።,"In the same way, I want women to enhance their appearance with clothing that is modest and sensible, not with elaborate hairstyles, gold, pearls, or expensive clothes." +እንዲሁም ደግሞ ሴቶች በሚገባ ልብስ ከእፍረትና ራሳቸውን ከመግዛት ጋር ሰውነታቸውን ይሸልሙ፤ እግዚአብሔርን እንፈራለን ለሚሉት ሴቶች እንደሚገባ መልካም በማድረግ እንጂ በሽሩባና በወርቅ ወይም በዕንቍ ወይም ዋጋው እጅግ በከበረ ልብስ አይሸለሙ።,ዘእንበለ በዘይደልዎን ለአንስት ቀዲሙ አምልኮ እግዚአብሔር በትምህርተ ጽድቅ ወበምግባረ ሠናይ።,"They should make themselves attractive by doing good, which is appropriate for women who claim to honor God." +ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤,ብእሲትኒ በጽምው ትትመሀር ወትትአዘዝ በኵሉ የውሀት ወብእሲትሰ ትምሀር ኢናበውሓ ወኢትመብል ላዕለ ብእሲ።,A wife should learn quietly with complete submission. +ሴት ግን በዝግታ ትኑር እንጂ ልታስተምር ወይም በወንድ ላይ ልትሰለጥን አልፈቅድም።,ዳእሙ በጽምው ተሀሉ።,"I don’t allow a wife to teach or to control her husband. Instead, she should be a quiet listener." +አዳም ቀድሞ ተፈጥሮአልና፤ በኋላም ሔዋን ተፈጠረች።,እስመ አዳም ቀደመ ተፈጥሮ ወእምድኅሬሁ ሔዋን።,"Adam was formed first, and then Eve." +የተታለለም አዳም አይደለም፤ ሴቲቱ ግን ተታልላ በመተላለፍ ወደቀች፤,ወአዳምሰ ኢስሕተ አላ ብእሲት ስሕተት ወዐለወት።,"Adam wasn’t deceived, but rather his wife became the one who stepped over the line because she was completely deceived." +ነገር ግን በእምነትና በፍቅር በቅድስናም ራሳቸውን እየገዙ ቢኖሩ በመውለድ ትድናለች።,ወባሕቱ ተሐዩ በእንተ ውሉዳ ለእመ ነበሩ በሃይማኖት ወበተፋቅሮ ወበቅድሳት ወበአንጽሖ ርእሶሙ በአእምሮ።,"But a wife will be brought safely through childbirth, if they both continue in faith, love, and holiness, together with self-control." +“ማንም ኤጲስ ቆጶስነትን ቢፈልግ መልካምን ሥራ ይመኛል፤” የሚለው ቃል የታመነ ነው።,እሙን ነገር ዘይፈቅድ ይሠየም ጳጳሰ ሠናየ ግብረ ፈተወ።,"This saying is reliable: if anyone has a goal to be a supervisor in the church, they want a good thing." +እንግዲህ ኤጲስ ቆጶስ እንዲህ ሊሆን ይገባዋል፤ የማይነቀፍ፥ የአንዲት ሚስት ባል፥ ልከ��፥ ራሱን የሚገዛ፥ እንደሚገባው የሚሠራ፥ እንግዳ ተቀባይ፥ ለማስተማር የሚበቃ፥,ወባሕቱ ርቱዕ ይሠየም ጳጳሰ ዘኢያደሉ ለገጽ ዘአልቦ ምክንያት ዘአሐተ ብእሲተ አውሰበ ብእሲ ንቁህ ወጠቢብ ወመፍቀሬ ነግድ ዘአንጽሐ ርእሶ መምህር ወመግሥጽ።,"So the church’s supervisor must be without fault. They should be faithful to their spouse, sober, modest, and honest. They should show hospitality and be skilled at teaching." +የማይሰክር፥ የማይጨቃጨቅ ነገር ግን ገር የሆነ፥ የማይከራከር፥ ገንዘብን የማይወድ፥,ዘኢያበዝኅ ሰትየ ወይን ወዘኢያፈጥን እዴሁ ለዘቢጥ ባቍዕ ዘኢይትገዐዝ ዘኢያፈቅር ንዋየ።,"They shouldn’t be addicted to alcohol or be a bully. Instead, they should be gentle, peaceable, and not greedy." +ልጆቹን በጭምትነት ሁሉ እየገዛ የራሱን ቤት በመልካም የሚያስተዳድር፤,ዘሠናይ ሥርዐተ ቤቱ ዘቦ ውሉድ ዘይትኤአዙ በኵሉ ንጽሕ።,"They should manage their own household well—they should see that their children are obedient with complete respect," +ሰው ግን የራሱን ቤት እንዲያስተዳድር ባያውቅ፥ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን እንዴት ይጠብቃታል?,ወዘሰ ኢይክል ሠሪዐ ቤቱ እፎኑ ያስተሐምም ቤተ እግዚአብሔር።,"because if they don’t know how to manage their own household, how can they take care of God’s church?" +በትዕቢት ተነፍቶ በዲያቢሎስ ፍርድ እንዳይወድቅ፥ አዲስ ክርስቲያን አይሁን።,ወኢይኩን ዘእምሐዲስ ተክል ከመ ኢይትዐበይ ወኢይጸአል ወኢይደቅ ውስተ መሥገርተ ሰይጣን።,They shouldn’t be new believers so that they won’t become proud and fall under the devil’s spell. +በዲያቢሎስ ነቀፋና ወጥመድም እንዳይወድቅ፥ በውጭ ካሉት ሰዎች ደግሞ መልካም ምስክር ሊኖረው ይገባዋል።ዲያቆን ለመሆን የሚያበቃ መመዘኛ,ወዓዲ ርቱዕ ዘሰብእ አፍኣ ይንእድዎ ከመ ኢይደቅ ውስተ ጽእለት ወመሥገርተ ሰይጣን።በእንተ ሥርዐተ ሢመተ ዲቁና,They should also have a good reputation with those outside the church so that they won’t be embarrassed and fall into the devil’s trap.Servants in God’s household +እንዲሁም ዲያቆናት ጭምቶች፥ በሁለት ቃል የማይናገሩ፥ ለብዙ ወይን ጠጅ የማይጎመጁ፥ ለነውረኛ ረብ የማይስገበገቡ፥,ወዲያቆናትኒ ከማሁ ንጹሓን ወእስትርኩባን እለ አሐዱ ቃሎሙ እለ ኢያበዝኁ ሰትየ ወይን እለ ኢያፈቅሩ ረባሐ ከንቶ።,"In the same way, servants in the church should be dignified, not two-faced, heavy drinkers, or greedy for money." +በንጹሕ ሕሊና የሃይማኖትን ምሥጢር የሚይዙ ሊሆኑ ይገባቸዋል።,እለ የዐቅቡ ምክረ ሃይማኖቶሙ በልብ ንጹሕ።,They should hold on to the faith that has been revealed with a clear conscience. +እነዚህም ደግሞ አስቀድሞ ይፈተኑ፤ ከዚያም በኋላ ያለ ነቀፋ ቢሆኑ በዲቁና ሥራ ያገልግሉ።,ወሎሙኒ ይቅድሙ አመክሮቶሙ ወእምዝ ይትለአኩ እምከመ ኅሩያን እሙንቱ።,They should also be tested and then serve if they are without fault. +እንዲሁም ሴቶች ጭምቶች፥ የማያሙ፥ ልከኞች፥ በነገር ሁሉ የታመኑ ሊሆኑ ይገባቸዋል።,ወአንስትኒ ከማሁ እለ አንጽሓ ርእሶን እለ ተምህራ ሥርዐተ እለ ኢያስተዳጕጻ ጠባባት ወርቱዓት ወምእመናት በኵሉ ይትለኣካ።,"In the same way, women who are servants in the church should be dignified and not gossip. They should be sober and faithful in everything they do." +ዲያቆናት ልጆቻቸውንና የራሳቸውን ቤቶች በመልካም እየገዙ እያንዳንዳቸው የአንዲት ሴት ባሎች ይሁኑ።,ወብእሲኒ ዘአሐተ ብእሲተ አውሰበ ዘቦ ውሉድ ዘሠናይ ግዕዘ ቤቱ።,Servants must be faithful to their spouse and manage their children and their own households well. +በዲቁና ሥራ በመልካም ያገለገሉ ለራሳቸው ትልቅ ማዕርግና በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው እምነት ብዙ ድፍረት ያገኛሉ።የእምነታችን ታላቅ ምሥጢር,ወእለሰ ሠናየ ይትለአኩ እንተ ተዐቢ ሢመተ ይግበሩ ሎሙ ወብዙኅ ሞገስ በሃይማኖተ ኢየሱስ ክርስቶስ።,Those who have served well gain a good standing and considerable confidence in the faith that is in Christ Jesus.Leading God’s household +ፈጥኜ ወደ አንተ እንድመጣ ተስፋ አድርጌ ይህን እጽፍልሃለሁ።,ወዘኒ ዘእጽሕፍ ለከ እትአመን ከመ እበጽሐከ ፍጡነ።,I hope to come to you quickly. But I’m writing these things to you so that +ብዘገይ ግን፥ በእግዚአብሔር ማደሪያ ቤት መኖር እንዴት እንደሚገባ ታውቅ ዘንድ እጽፍልሃለሁ፤ ቤቱም የእውነት ዓምድና መሠረት፥ የሕያው እግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን ነው።,ወእመሰ ጐንደይኩ ከመ ታእምር ዘከመ ትሠርዕ ቤተ ክርስቲያኑ ለእግዚአብሔር ሕያው ዐምዳ ወድዳ ለጽድቅ አማን ዐቢይ እስመ ምክሩ ለዝንቱ ጽድቅ።,"if I’m delayed, you’ll know how you should behave in God’s household. It is the church of the living God and the backbone and support of the truth." +እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤በሥጋ የተገለጠ፥በመንፈስ የጸደቀ፥ለመላእክት የታየ፥በአሕዛብ የተሰበከ፥በዓለም የታመነ፥በክብር ያረገ።,ዝኬ ዘአስተርአየ በሥጋ ሰብእ ወጸድቀ በመንፈስ ወአስተርአዮሙ ለመላእክት ወሰበክዎ ውስተ አሕዛብ ወተአመነ ውስተ ዓለም ወዐርገ በስብሐት።,"Without question, the mystery of godliness is great: he was revealed as a human, declared righteous by the Spirit, seen by angels, preached throughout the nations, believed in around the world, and taken up in glory." +-,ወመንፈስ ገሃደ ይነግር ከመ በደኃሪ መዋዕል የዐልዉ ሃይማኖቶሙ ብዙኃን ወይተልውዎሙ ለአጋንንት እኩያን ወመስሕታን ወትምህርተ ሰይጣን ዘያናፍቅ።,The Spirit clearly says that in latter times some people will turn away from the faith. They will pay attention to spirits that deceive and to the teaching of demons. +መንፈስ ግን በግልጥ “በኋለኞች ዘመናት አንዳንዶች የሚያስቱ መናፍስትንና በውሸተኞች ግብዝነት የተሰጠውን የአጋንንትን ትምህርት እያደመጡ፥ ሃይማኖትን ይክዳሉ፤” ይላል፤ በገዛ ሕሊናቸው እንደሚቃጠሉ ደንዝዘው፥,ነባብያነ ሐሰት እለ ንዱዳን በኅሊናሆሙ።,"They will be controlled by the pretense of lying, and their own consciences will be seared." +እነዚህ ውሸተኞች መጋባትን ይከለክላሉ፤ አምነውም እውነትን የሚያውቁ ከምስጋና ጋር ይቀበሉ ዘንድ እግዚአብሔር ከፈጠረው መብል እንዲርቁ ያዝዛሉ።,እለ የሐርሙ አውስቦ ወይከልኡ መባልዕተ ዘእግዚአብሔር ፈጠረ ለምእመናን ከመ ይሴሰዩ ወያእኵቱ እለ የአምርዋ ለጽድቅ።,They will prohibit marriage and eating foods that God created—and he intended them to be accepted with thanksgiving by those who are faithful and have come to know the truth. +እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ መልካም ነውና፥ ከምስጋናም ጋር ቢቀበሉት የሚጣል ምንም የለም፤,እስመ ኵሉ ተግባረ እግዚአብሔር ሠናይ ወአልቦ ግዱፍ ወኢምንትኒ ለእመ ተወከፍዎ እንዘ የአኵቱ።,"Everything that has been created by God is good, and nothing that is received with thanksgiving should be rejected." +በእግዚአብሔር ቃልና በጸሎት የተቀደሰ ነውና።የክርስቶስ መልካም አገልጋይ ስለ መሆን,እስመ ይትቄደስ በቃለ እግዚአብሔር፥ ወበጸሎት።በእንተ ስብከት በቃል ወበአርኣያ,These things are made holy by God’s word and prayer. +ስለዚህ ወንድሞችን ብታሳስብ፥ በእምነትና በተከተልኸው በመልካም ትምህርት ቃል የምትመገብ የኢየሱስ ክርስቶስ መልካም አገልጋይ ትሆናለህ።,ወዘንተ መሀሮሙ ለአኀዊከ ወትከውን ኅሩየ ላእከ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዘ ትሴስዮሙ ቃለ ሃይማኖት ወሠናየ ትምህርተ ዘተምህርከ።,"If you point these things out to the believers, you will be a good servant of Christ Jesus who has been trained by the words of faith and the good teaching that you’ve carefully followed." +ነገር ግን ለዚህ ዓለም ከሚመችና የአሮጊቶችን ሴቶች ጨዋታ ከሚመስለው ተረት ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።,ወለመሐደምተ ዕቤራትሰ ርኩስ እበዮ ወአግርር ርእሰከ ለጽድቅ።,But stay away from the godless myths that are passed down from the older women.Train yourself for a holy life! +ሰውነትን ለሥጋዊ ነገር ማስለመድ ለጥቂት ይጠቅማልና፤ እ��ዚአብሔርን መምሰል ግን የአሁንና የሚመጣው ሕይወት ተስፋ ስላለው፥ ለነገር ሁሉ ይጠቅማል።,እስመ ግረትሰ በሥጋ ለኅዳጥ ዘመን ትበቍዕ ወጽድቅሰ ታሰልጥ በኵሉ ወባቲ ተስፋ ሕይወት በዝ ዓለም ወበዘይመጽእ።,"While physical training has some value, training in holy living is useful for everything. It has promise for this life now and the life to come." +ይህ ቃል የታመነ ሁሉም እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤,እሙን ነገሩ ወርቱዕ ይትወከፍዎ በኵሉ።,This saying is reliable and deserves complete acceptance. +ይህን ለማግኘት እንደክማለንና፤ ስለዚህም እንሰደባለን፤ ይህም ሰውን ሁሉ ይልቁንም የሚያምኑትን በሚያድን በሕያው አምላክ ተስፋ ስለምናደርግ ነው።,እስመ በእንተዝ ንሰርሕ ወንጼአል እስመ ተወከልነ በእግዚአብሔር ሕያው ወማሕየዊ ለኵሉ ሰብእ ወፈድፋደሰ ለመሃይምናን።,"We work and struggle for this: “Our hope is set on the living God, who is the savior of all people, especially those who believe.”" +-,ከመዝ መሀር ወገሥጽ።,Command these things. Teach them. +ይህን እዘዝና አስተምር። በቃልና በኑሮ በፍቅርም በእምነትም በንጽሕናም ለሚያምኑቱ ምሳሌ ሁን እንጂ፥ ማንም ታናሽነትህን አይናቀው።,ወአልቦ ዘያስተአብዳ ለውርዙትከ ወኩኖሙ አርኣያ ወአምሳለ ለመሃይምናን በቃልከ ወበምግባሪከ በፍቅር ወበሃይማኖት ወበንጽሕ።,"Don’t let anyone look down on you because you are young. Instead, set an example for the believers through your speech, behavior, love, faith, and by being sexually pure." +እስክመጣ ድረስ ለማንበብና ለመምከር ለማስተማርም ተጠንቀቅ።,ወተዐቀብ እስከ እመጽእ በአንብቦ ወበምሂር ወበገሥጾ ወበጸልዮ።,"Until I arrive, pay attention to public reading, preaching, and teaching." +በትንቢት ከሽማግሌዎች እጅ መጫን ጋር የተሰጠህን በአንተ ያለውን የጸጋ ስጦታ ቸል አትበል።,ወኢታስትት ጸጋሁ ዘላዕሌከ ዘተውህበከ ምስለ ተነብዮ ወምስለ ሢመተ እዴሆሙ ለጳጳሳት።,Don’t neglect the spiritual gift in you that was given through prophecy when the elders laid hands on you. +ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ ይህን አስብ፤ ይህንም አዘውትር።,ዘንተ አንብብ ወበዝ ሀሉ ከመ ይትዐወቅ ስላጤከ በኵለሄ።,"Practice these things, and live by them so that your progress will be visible to all." +ለራስህና ለትምህርትህ ተጠንቀቅ፤ በእነዚህም ጽና፤ ይህን ብታደርግ፥ ራስህንም የሚሰሙህንም ታድናለህና።,ዑቅ እንከ ርእሰከ በእንተ አንብቦ ወዘልፈ ሀሉ ባቲ ወእመሰ ዘንተ ገበርከ ርእሰከሂ ታድኅን ወዘሂ ይሰምዐከ።,"Focus on working on your own development and on what you teach. If you do this, you will save yourself and those who hear you." +-,ሊቃናተ ኢታመጕጽ ተአዘዝ ከመ ዘለአቡከ ወለንኡሳን ከመ ዘለአኀዊከ።,"Don’t correct an older man, but encourage him like he’s your father; treat younger men like your brothers," +ሽማግሌ የሆነውን አትገሥጸው፤ እርሱን ግን እንደ አባት፥ ጎበዞችን እንደ ወንድሞች፥ የሸመገሉትን ሴቶች እንደ እናቶች፥ ቆነጃጅቱን እንደ እኅቶች በፍጹም ንጽሕና ለምናቸው።,ወለልሂቃትሂ ከመ ዘለእምከ ወለንኡሳትሂ ከመ ዘለአኃቲከ በኵሉ ንጽሕ።,"treat older women like your mother, and treat younger women like your sisters with appropriate respect." +በእውነት ባልቴቶች የሆኑትን ባልቴቶች አክብር።,ወአክብር ዕቤራተ በጽድቅ።,Take care of widows who are truly needy. +ማንም ባልቴት ግን ልጆች ወይም የልጅ ልጆች ቢኖሩአት፥ እነርሱ አስቀድመው ለገዛ ቤተ ሰዎቻቸው እግዚአብሔርን መምሰል ያሳዩ ዘንድ፥ ለወላጆቻቸውም ብድራትን ይመልሱላቸው ዘንድ ይማሩ፤ ይህ በእግዚአብሔር ፊት መልካምና የተወደደ ነውና።,ወእመ ቦ እምኔሆሙ ዕቤር እንተ ባቲ ውሉድ አው ደቂቀ ውሉድ ይትመሀሩ ቅድመ አሠንዮ ለቤቶሙ ወይሴስዩ አዝማዲሆሙ እስመ ከማሁ ሠናይ ወሥሙር በቅድመ እግዚአብሔር።,"But if a particular widow has children or grandchildren, they should first learn to respect their own family and repay their parents, because this pleases God." +ብቻዋንም ኖራ በእውነት ባልቴት የምትሆን በእግዚአብሔር ተስፋ ታደርጋለች፤ ሌትና ቀንም በልመና በጸሎትም ጸንታ ትኖራለች፤,ወእንተሰ ዕቤር በአማን ንጽሕት እንተ ባሕቲታ ትነብር እስመ ትውክልታ እግዚአብሔር ባሕቲቱ ወትፀመድ ጸሎተ ወትስእል መዐልተ ወሌሊተ።,"A widow who is truly needy and all alone puts her hope in God and keeps on going with requests and prayers, night and day." +ቅምጥሊቱ ግን በሕይወትዋ ሳለች የሞተች ናት።,ወእንተሰ ትፌግዕ ምስለ ተውኔት ምውት ይእቲ እንዘ ሕያዋ።,But a widow who tries to live a life of luxury is dead even while she is alive. +ያለ ነቀፋ እንዲሆኑ ይህን ደግሞ እዘዝ።,ወከመዝ ገሥጽ ከመ ኢያድልዉ ወኢያመክንዩ።,Teach these things so that the families will be without fault. +ነገር ግን ለእርሱ ስለ ሆኑት ይልቁንም ስለ ቤተ ሰዎቹ የማያስብ ማንም ቢሆን፥ ሃይማኖትን የካደ ከማያምንም ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።,ወዘሰ ኢይኄሊ ለቤቱ ወይገድፍ አዝማዲሁ ወፈድፋደሰ ለእመ ኮኑ እምሰብአ ሃይማኖት ውእቱ ክሕደ ሃይማኖቶ ወየአኪ እምዘኢየአምን።በእንተ ኅርየተ ዲያቆናውያት,"But if someone doesn’t provide for their own family, and especially for a member of their household, they have denied the faith. They are worse than those who have no faith." +ባልቴት በመዝገብ ብትጻፍ ዕድሜዋ ከስድሳ ዓመት እንዳያንስ፤ የአንድም ባል ሚስት የነበረች እንድትሆን ያስፈልጋል፤,ወለእመ ኀረይከ እቤረ ኅረይ እንተ ስሳ ክረምታ እንተ አሐደ ብእሴ አውሰበት።,Put a widow on the list who is older than +ልጆችን በማሳደግ፥ እንግዶችንም በመቀበል፥ የቅዱሳንንም እግሮች በማጠብ፥ የተጨነቁትንም በመርዳት፥ በጎንም ሥራ ሁሉ በመከተል፥ ይህን መልካም ሥራ በማድረግ የተመሰከረላት ልትሆን ይገባል።,እንተ ይንእድዋ በኵሉ ምግባረ ሠናይ ለእመ አልሀቀት ውሉዳ ወለእመ ነግደ ተወክፈት ወለእመ እግረ ጻድቃን ኀፀበት ወለእመ ርኁበ አጽገበት ወኵሎ ምግባረ ሠናይ ለእመ ተለወት።,"She should have a reputation for doing good: raising children, providing hospitality to strangers, washing the feet of the saints, helping those in distress, and dedicating herself to every kind of good thing." +ባል የሞተባቸውን ቆነጃጅት ግን አትቀበል፤ በክርስቶስ ላይ ተነሥተው ሲቀማጠሉ ሊያገቡ ይወዳሉና፤,ወለንኡሳትሰ መበለታት ተገሐሦን ወኢትሢሞን ከመ ኢይትፈግዓ ላዕለ ክርስቶስ ወይፈቅዳ ይግብኣ ለአውስቦ።,"But don’t accept younger widows for the list. When their physical desires distract them from Christ, they will want to get married." +የፊተኛውንም እምነታቸውን ስለ ናቁ ይፈረድባቸዋል፤,ወጽኑሕ ደይኖን ለእመ ክሕዳ ሃይማኖቶን ቀዳሚተ።,Then they will be judged for setting aside their earlier commitment. +ከዚህም ጋር ቤት ለቤት እየዞሩ ሥራን መፍታት ደግሞ ይማራሉ፤ የማይገባውንም እየተናገሩ ለፍላፊዎችና በነገር ገቢዎች ይሆናሉ እንጂ፥ ሥራ ፈቶች ብቻ አይደሉም።,ወዓዲ አፅርዕተ ወሀኬተ ይትሜሀራ እንዘ የዐውዳ አብያተ ወአኮ አፅርዕተ ባሕቲቶ አላ ዓዲ ከመ ያብዝኃ ነቢበ ወምግባረ ከንቱ ይፈጥራ ነገረ ዘኢህልው።,"Also, they learn to be lazy by going from house to house. They are not only lazy, but they also become gossips and busybodies, talking about things they shouldn’t." +እንግዲህ ቆነጃጅት ሊያገቡ፥ ልጆችንም ሊወልዱ፥ ቤቶቻቸውንም ሊያስተዳድሩ፥ ተቃዋሚውም የሚሳደብበትን አንድን ምክንያት ስንኳ እንዳይሰጡ እፈቅዳለሁ፤,እፈቅድ እንከ ለንኡሳት ያውስባ ወይትዋለዳ ወይኩና በዓልታተ ቤት ከመ ኢይርከብ ምክንያተ ወኢአሐተኒ በዘይጸብኦን ጸላኢ ከመ ኢያጽዕላ ርእሶን።,"So I want younger widows to marry, have children, and manage their homes so that they won’t give the enemy any reason to slander us." +ከአሁን በፊት አንዳንዶች ሰይጣንን እንዲከተሉ ፈቀቅ ብለዋልና።,እስመ ቦ እለ ተመይጡ ወተለውዎ ለሰይጣን።, +ባልቴቶች ያሉት የሚያምን ቢሆን ወይም የምታምን ብትሆን፥ ይርዱአ��ው፤ ቤተ ክርስቲያንም እውነተኞችን ባልቴቶች እንድትረዳ አይክበዱባት።,ወለእመ ቦ እምእመናን ዘቦ ዕቤር ይዕቀባ ወኢያክብድ ላዕለ ቤተ ክርስቲያን ከመ ትክሀል ለእለ በአማን ዕቤራት።ዘከመ ይደሉ ምክዕቢተ ክብር ለእለ ይትለአኩ ሠናየ,"If any woman who is a believer has widows in her family, she should take care of them and not burden the church, so that it can help other widows who are truly needy.Instructions for elders" +በመልካም የሚያስተዳድሩ ሽማግሌዎች፥ ይልቁንም በመስበክና በማስተማር የሚደክሙት፥ እጥፍ ክብር ይገባቸዋል።,እለሰ ሠናየ ተልእኩ ቀሲሳን ምክዕቢተ ክብር ይደልዎሙ ወፈድፋደሰ ለእለ ይሰርሑ በቃል ወበምህሮ።,"Elders who lead well should be paid double, especially those who work with public speaking and teaching." +መጽሐፍ “የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር፤” ደግሞ “ለሠራተኛ ደመወዙ ይገባዋል፤” ይላልና።,ወይብል መጽሐፍ «ኢትፍፅሞ አፉሁ ለላሕም ሶበ ታከይድ እክለከ ወይደልዎ ዐስቡ ለዘይትቀነይ።»,"The scripture says, “Don’t put a muzzle on an ox while it treads grain”, and “Workers deserve their pay”." +ከሁለት ወይም ከሦስት ምስክር በቀር በሽማግሌ ላይ ክስ አትቀበል።,ላዕለ ልሂቅ ኢትስማዕ ውዴተ ዘእንበለ ይዝልፍዎ ክልኤቱ ወሠለስቱ ሰማዕት።,Don’t accept an accusation made against an elder unless it is confirmed by two or three witnesses. +ሌሎቹ ደግሞ እንዲፈሩ፥ ኀጢአት የሚሠሩትን በሁሉ ፊት ገሥጻቸው።,ወለእለሂ ስሕቱ በቅድመ ኵሉ ገሥጾሙ ከመ ባዕድኒ ይፍራህ።,Discipline those who are sinning in front of everyone so that all the others will be afraid. +አንድን እንኳ በአድልዎ ሳታደርግ፥ እነዚህን ያለ ማዘንበል እንድትጠብቅ በእግዚአብሔርና በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ በተመረጡትም መላእክት ፊት እመክርሃለሁ።,አሰምዕ ለከ በቅድመ እግዚአብሔር ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወመላእክቲሁ ኅሩያን ከመ ትዕቀብ ዘንተ እንዘ ኢታደሉ ወኢታጽድቆ ለሰብእ ቅድመ ፍትሕ ወኢትግበር ምንተሂ በዘትትሔመይ።,"I charge you before God and Christ Jesus and the elect angels to follow these practices without bias, and without playing favorites." +በማንም ላይ ፈጥነህ እጆችህን አትጫን፤ በሌሎችም ኀጢአት አትተባበር፤ ራስህን በንጽህና ጠብቅ።,ወኢትሢም ፍጡነ ወኢመነሂ ወኢትሳተፍ በዝ ውስተ ኀጢአተ ባዕድ ወአንጽሕ እንከ ርእሰከ።,"Don’t rush to commission anyone to leadership, and don’t participate in the sins of others. Keep yourself morally pure." +ስለ ሆድህና ስለ በሽታህ ብዛት ጥቂት የወይን ጠጅ ጠጣ እንጂ፥ ወደ ፊት ውሃ ብቻ አትጠጣ።,ወኢትስተይ ማየ ዕራቆ ኅዳጠ ወይነ ቶስሕ በእንተ ሕማመ ከብድከ ወበእንተ ደዌከ ዘዘልፍ።,"Don’t drink water anymore, but use a little wine because of your stomach problems and your frequent illnesses." +የአንዳንዶች ሰዎች ኀጢአት የተገለጠ ነው፤ ፍርድንም ያመለክታል፤ ሌሎችን ግን ይከተላቸዋል፤,ቦ ሰብእ ዘይትዐወቆ ኀጢአቱ ወይትባደሮ ውስተ ደይን ወቦ ዘይተልዎ ኀጢአቱ።,"The sins of some people are obvious, and the sins are judged before the people must face judgment, but the sins of other people show up later." +እንዲሁ መልካም ሥራ ደግሞ የተገለጠ ነው፤ ያልተገለጠም ከሆነ ሊሰወር አይችልም።,ወከማሁ ዘሂ ይገብር ሠናየ ይትዐወቅ ወዘሂ ካልእ ምግባሩ ኢይትከበት።,"In the same way, the good that people do is also obvious and can’t be hidden." +,,years old and who was faithful to her husband. +የእግዚአብሔር ስምና ትምህርቱ አንዳይሰደብ፥ ከቀንበር በታች ያሉቱ ባሪያዎች ሁሉ ለገዙአቸው ጌቶች ክብር ሁሉ እንደ ተገባቸው ይቍጠሩአቸው።,ወኵሉ ነባሪ ወቅኑይ አክብሩ አጋእዝቲክሙ በኵሉ ከመ ኢይፅርፉ ላዕለ ስመ እግዚአብሔር ወላዕለ ትምህርቱ።,Those who are under the bondage of slavery should consider their own masters as worthy of full respect so that God’s name and our teaching won’t get a bad reputation. +የሚያምኑም ጌቶች ያሉአቸው፥ ወንድሞች ስለ ሆኑ አይናቁአቸው፤ ነገር ግን ��መልካም ሥራቸው የሚጠቅሙ የሚያምኑና የተወደዱ ስለ ሆኑ፥ ከፊት ይልቅ ያገልግሉ።የሐሰት ትምህርትና እውነተኛ ሀብት,ወእለሰ ቦሙ አጋእዝት መሃይምናን ኢያስተሐቅሩ እስመ አኀዊሆሙ እሙንቱ በሃይማኖት ዓዲ ፈድፋደ ይትቀነዩ ሎሙ እስመ ምእመናን ወፍቁራን እሙንቱ ወለእሉ ይትወከፉ ወይትለአኩ በፍሥሓ ሎሙ ከመዝ መሀር ወገሥጽ ወአስተብቍዖሙ።,"And those who have masters who are believers shouldn’t look down on them because they are brothers. Instead, they should serve them more faithfully, because the people who benefit from your good service are believers who are loved. Teach and encourage these things.Warning about false teachers" +እነዚህን አስተምርና ምከር። ማንም ልዩ ትምህርት የሚያስተምር ከጌታችንም ከኢየሱስ ክርስቶስ በሆነው ጤናማ ቃልና እግዚአብሔርን ለመምሰል በሚስማማ ትምህርት የማይጠጋ ቢሆን፥,ወእመሰ ቦ ዘይሜህር ካልአ ወኢይገብእ ኀበ ትምህርተ ነገረ ሕይወት ዘውእቱ ቃለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወኀበ ትምህርተ ጽድቅ።,"If anyone teaches anything different and doesn’t agree with sound teaching about our Lord Jesus Christ and teaching that is consistent with godliness," +-,ውእቱኬ ዘይትዔበይ እንዘ አልቦ ዘየአምር ዘእንበለ መቅሠፍተ ዘየኀሥሥ ወነገረ ጋዕዝ ዘእምኔሁ ይመጽእ ተሓምሞ ወተቃንኦ ፀሪፍ ወምክር እኩይ ወአስተዳጕጾ ሰብእ።,"that person is conceited. They don’t understand anything but have a sick obsession with debates and arguments. This creates jealousy, conflict, verbal abuse, and evil suspicions." +በትዕቢት ተነፍቶአል፤ አንዳችም አያውቅም፤ ነገር ግን ምርመራን በቃልም መዋጋትን እንደ በሽተኛ ይናፍቃል፤ ከእነዚህም ቅንዓትና ክርክር ስድብም ክፉ አሳብም እርስ በርስ መናደድም ይወጣሉ፤ አእምሮአቸውም በጠፋባቸው እውነትንም በተቀሙ፥ እግዚአብሔርን መምሰል ማትረፊያ የሚሆን በመሰላቸው ሰዎች ይገኛሉ። እንደነዚህ ካሉት ራቅ።,ወእሉ ሙሱናን ወውፁኣን እምጽድቅ ወይሬስይዎ ለጽድቀ እግዚአብሔር ተግባረ ተገኀሦሙ ለእሉ።,There is constant bickering between people whose minds are ruined and who have been robbed of the truth. They think that godliness is a way to make money! +“ኑሮዬ ይበቃኛል፤” ለሚለው ግን እግዚአብሔርን መምሰል እጅግ ማትረፊያ ነው፤,እስመ ለነሰ ተግባርነ ዐቢይ ውእቱ ፈሪሀ እግዚአብሔር።,"Actually, godliness is a great source of profit when it is combined with being happy with what you already have." +ወደ ዓለም ምንም እንኳ አላመጣንምና፤,እስመ አልቦ ዘአምጻእነ ውስተ ዓለም ወአልቦ ዘንክል ነሢአ እምኔሁ።,We didn’t bring anything into the world and so we can’t take anything out of it: +አንዳችንም ልንወስድ አይቻለንም፤ ምግብና ልብስ ከኖረን ግን እርሱ ይበቃናል።,እምከመ ረከብነ ሲሳየነ ወዐራዘነ የአክለነ።,we’ll be happy with food and clothing. +ዳሩ ግን ባለ ጠጎች ሊሆኑ የሚፈልጉ በጥፋትና በመፍረስ ሰዎችን በሚያሰጥምና በሚያሰንፍ በሚጎዳም በብዙ ምኞትና በፈተና በወጥመድም ይወድቃሉ።,ወእለሰ ይፈቅዱ ይብዐሉ ይወድቁ ውስተ መንሱት ወብዙኅ መሣግረ ፍትወት ዘእበድ ዘይብእሶሙ ወዘያሠጥሞሙ ለሰብእ ውስተ ተሠርዎ ወሞት።,But people who are trying to get rich fall into temptation. They are trapped by many stupid and harmful passions that plunge people into ruin and destruction. +ገንዘብን መውደድ የክፋት ሁሉ ሥር ነውና፤ አንዳንዶች ይህን ሲመኙ ከሃይማኖት ተሳስተው በብዙ ሥቃይ ራሳቸውን ወጉ።የእምነትን መልካም ገድል መጋደል,እስመ ሥርዉ ለኵሉ እኩይ አፍቅሮ ንዋይ እስመ ብዙኃን እለ በዛቲ ስሕቱ ወዐለዉ ሃይማኖቶሙ ወኀሠሡ ለርእሶሙ ብዙኀ መቅሠፍተ።,The love of money is the root of all kinds of evil. Some have wandered away from the faith and have impaled themselves with a lot of pain because they made money their goal. +አንተ ግን የእግዚአብሔር ሰው ሆይ! ከዚህ ሽሽ፤ ጽድቅንና እግዚአብሔርን መምሰል እምነትንም ፍቅርንም መጽናትንም የዋህነትንም ተከታተል።,ወአ���ተሰ ብእሴ እግዚአብሔር ጕየይ እምዝ ወዴግን ጽድቀ ወምሂረ ወሃይማኖተ ወተፋቅሮ ወትዕግሥተ ወትሕትና።,"But as for you, man of God, run away from all these things. Instead, pursue righteousness, holy living, faithfulness, love, endurance, and gentleness." +መልካሙን የእምነት ገድል ተጋደል፤ የተጠራህለትንም በብዙም ምስክሮች ፊት በመልካም መታመን የታመንህለትን የዘላለምን ሕይወት ያዝ።,ተጋደል ሠናየ ገድለ በሃይማኖት ለተመጥዎ ሕይወት ዘለዓለም ዘሎቱ ተጸዋዕከ ወአመንከ ሠናየ አሚነ በቅድመ ብዙኃን ሰማዕት።,"Compete in the good fight of faith. Grab hold of eternal life—you were called to it, and you made a good confession of it in the presence of many witnesses." +ሁሉን በሕይወት በሚጠብቅ በእግዚአብሔር ፊት፥ በጴንጤናዊውም በጲላጦስ ዘንድ መልካሙን መታመን በመሰከረ በክርስቶስ ኢየሱስ ፊት አዝሃለሁ፤,ከመዝ እኤዝዘከ በቅድመ እግዚአብሔር ዘኵሎ ሙታነ ያሐዩ ወኢየሱስ ክርስቶስ ዘኮነ ሰማዕተ በቅድመ ጲላጦስ ጴንጤናዊ።,"I command you in the presence of God, who gives life to all things, and Christ Jesus, who made the good confession when testifying before Pontius Pilate." +ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እስኪገለጥ ድረስ ያለ እድፍና ያለ ነቀፋ ሆነህ ትእዛዙን ጠብቅ፤,በሠናይ አሚን ከመ ትዕቀብ ዘንተ ትእዛዘ በንጽሕ እንዘ ኢታደሉ እስከ ምጽአቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,Obey this order without fault or failure until the appearance of our Lord Jesus Christ. +ያንም መገለጡን በራሱ ጊዜ ብፁዕና ብቻውን የሆነ ገዥ፥ የነገሥታት ንጉሥና የጌቶች ጌታ ያሳያል።,ዘያስተርኢ በዕድሜሁ ዘባሕቲቱ ብፁዕ ወኀያል ንጉሠ ነገሥት ወእግዚአ አጋእዝት።,"The timing of this appearance is revealed by God alone, who is the blessed and only master, the King of kings and Lord of lords." +እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም፤ ሊያይም አይቻለውም፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኀይል ይሁን፤ አሜን።,ውእቱ ባሕቲቱ ዘኢይመውት ወቦቱ ብርሃን ዘኢይጠፍእ እምቅድመ ዓለም ዘአልቦ ዘርእዮ ሰብእ ወአልቦ ዘይክል ርእዮቶ ዘሎቱ ክብር ወስብሐት ወኀይል ለዓለመ ዓለም አሜን።በእንተ ትእዛዝ ዘተውህበ ለአብዕልት,He alone has immortality and lives in light that no one can come near. No human being has ever seen or is able to see him. Honor and eternal power belong to him. Amen.Wealth of good works +በአሁኑ ዘመን ባለ ጠጎች የሆኑት የትዕቢትን ነገር እንዳያስቡ ደስም እንዲለን ሁሉን አትርፎ በሚሰጠን በሕያው እግዚአብሔር እንጂ፥ በሚያልፍ ባለ ጠግነት ተስፋ እንዳያደርጉ እዘዛቸው።,ለአብዕልተ ዝንቱኒ ዓለም አዝዞሙ ከመ ኢይትዐበዩ ወኢይትአመንዎ ለብዕሎሙ ኀላፊ ዘእንበለ በእግዚአብሔር ሕያው ዘውእቱ ይሁበነ በብዝኀ ብዕሉ ኵሎ ከመ ንትፈሣሕ።,"Tell people who are rich at this time not to become egotistical and not to place their hope on their finances, which are uncertain. Instead, they need to hope in God, who richly provides everything for our enjoyment." +-,ከመ ይግበሩ ግብረ ሠናየ ወይብዐሉ በገቢረ ጽድቅ ወይኩኑ ራትዓነ፥ ወጸጋውያነ ወሱቱፋነ።,"Tell them to do good, to be rich in the good things they do, to be generous, and to share with others." +እውነተኛውን ሕይወት ይይዙ ዘንድ፥ ለሚመጣው ዘመን ለራሳቸው መልካም መሠረት የሚሆንላቸውን መዝገብ እየሰበሰቡ መልካምን እንዲያደርጉ፤ በበጎም ሥራ ባለ ጠጎች እንዲሆኑ፤ ሊረዱና ሊያካፍሉም የተዘጋጁ እንዲሆኑ ምከራቸው።,ወይሣርሩ ለርእሶሙ መሠረተ ሠናየ ለዘይመጽእ ዓለም ከመ ይርከቡ ሕይወተ ዘበአማን።,"When they do these things, they will save a treasure for themselves that is a good foundation for the future. That way they can take hold of what is truly life.Protect the tradition" +ጢሞቴዎስ ሆይ! በውሸት እውቀት ከተባለ ለዓለም ከሚመች ከከንቱ መለፍለፍና መከራከር እየራቅህ የተሰጠህን አደራ ጠብቅ፤,ኦ! ጢሞቴዎስ ዕቀብ ማሕፀንተከ ተገኀሦሙ ለርኩሳን ���ለ ያመጽኡ ነገረ ከንቶ ወያሴስልዋ ለጽድቅ በሐሰት።,"Timothy, protect what has been given to you in trust. Avoid godless and pointless discussions and the contradictory claims of so-called “knowledge.”" +ይህ እውቀት አለን ብለው አንዳንዶች ስለ እምነት ስተዋልና። ጸጋ ከአንተ ጋር ይሁን።,እስመ እሉ ስሕቱ እምተስፋ ሃይማኖት ጸጋ ምስሌከ አሜን።ተፈጸመት መልእክት ቀዳማዊት ኀበ ጢሞቴዎስ ወተጽሕፈት በአቴና ወተፈነወት በእደ ቲቶ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,"When some people adopted this false knowledge, they missed the goal of faith.May grace be with you all." +በክርስቶስ ኢየሱስ እንደሚሆን የሕይወት ተስፋ፥ በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ፤,እምጳውሎስ ሐዋርያሁ ለኢየሱስ ክርስቶስ በፈቃደ እግዚአብሔር ወበተስፋ ሕይወት እንተ በኢየሱስ ክርስቶስ።,"From Paul, an apostle of Christ Jesus by God’s will, to promote the promise of life that is in Christ Jesus." +ለተወደደው ልጄ ለጢሞቴዎስ፤ ከእግዚአብሔር አብ ከጌታችንም ከክርስቶስ ኢየሱስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን።ለወንጌል ታማኝ መሆን እንደሚገባ,ለጢሞቴዎስ ወልድየ ዘአፈቅር ሰላም ለከ ወሣህል ወጸጋ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"To Timothy, my dear child.Grace, mercy, and peace from God the Father and Christ Jesus our Lord.Thanksgiving and prayer" +ሌትና ቀን በልመናዬ ሳላቋርጥ ስለማስብህ እንደ አባቶቼ አድርጌ በንጹሕ ሕሊና የማመልከውን እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፤,አአኵቶ ለእግዚአብሔር ዘኪያሁ አመልክ በልብ ንጹሕ እምፍጥረትየ ወዘልፈ እዜከረከ በጸሎትየ መዐልተ ወሌሊተ።,"I’m grateful to God, whom I serve with a good conscience as my ancestors did. I constantly remember you in my prayers day and night." +እንባህን እያሰብሁ በደስታ እሞላ ዘንድ ላይህ እናፍቃለሁ።,ወእፈቱ እርአይከ ወእዜከር አንብዐከ።,"When I remember your tears, I long to see you so that I can be filled with happiness." +በአንተ ያለውን ግብዝነት የሌለበትን እምነትህን አስባለሁ፤ ይህም እምነት ቀድሞ በአያትህ በሎይድ በእናትህም በኤውንቄ ነበረባቸው፤ በአንተም ደግሞ እንዳለ ተረድቼአለሁ።,ወእትፌሣሕ ተዘኪርየ ሃይማኖተከ ዘአልቦ ኑፋቄ፥ እንተ ኀደረት ላዕለ እምከ ኤውንቄ ወእምሔውትከ ሎይድ ወእፌጽም ፍሥሓየ ወእትአመን ከመ ላዕሌከኒ።,"I’m reminded of your authentic faith, which first lived in your grandmother Lois and your mother Eunice. I’m sure that this faith is also inside you." +ስለዚህ ምክንያት እሳት እንደሚያቀጣጥል ሰው እጆቼን በመጫኔ በአንተ ያለውን የእግዚአብሔርን ስጦታ እንድታነሣሣ አሳስብሃለሁ።,ወበእንተዝ እዜከረከ ከመ ይትሐደስ ጸጋሁ ለእግዚአብሔር ዘረከብከ በሢመተ እዴየ ላዕሌከ።,"Because of this, I’m reminding you to revive God’s gift that is in you through the laying on of my hands." +እግዚአብሔር የኀይልና የፍቅር ራስንም የመግዛት መንፈስ እንጂ የፍርሃት መንፈስ አልሰጠንምና።,እስመ አኮ መንፈሰ ፍርሀት ዘወሀበነ እግዚአብሔር ዘእንበለ መንፈሰ ኀይል ወንጽሕ ወተፋቅሮ ወጥበብ።,"God didn’t give us a spirit that is timid but one that is powerful, loving, and self-controlled.Don’t be ashamed of the testimony" +እንግዲህ በጌታችን ምስክርነት ወይም በእስረኛው በእኔ አትፈር፤ ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር ኀይል መጠን ስለ ወንጌል አብረኸኝ መከራን ተቀበል፤,ወኢትኅፈር እንከ በእንተ ስምዑ ለእግዚእነ ወኢታስተኀፍረኒ ኪያየ ሙቁሖ ዳእሙ ጻሙ ለምህሮ በኀይለ እግዚአብሔር ዘአድኀነነ ወጸውዐነ በጽዋዔሁ ቅዱስ።,"So don’t be ashamed of the testimony about the Lord or of me, his prisoner. Instead, share the suffering for the good news, depending on God’s power." +ያዳነን በቅዱስም አጠራር የጠራን እግዚአብሔር ነውና፤ ይህም እንደ ራሱ አሳብና ጸጋ መጠን ነው እንጂ፥ እንደ ሥራችን መጠን አይደለም፤ ይህም ጸጋ ከዘላለም ዘመናት በፊት በክርስቶስ ኢየሱስ ���ሰጠን፤,ወአኮ በከመ ምግባሪነ ዳእሙ በከመ ፈቃዱ ወጸጋሁ ዘተውህበ ለነ በኢየሱስ ክርስቶስ እምቅድመ ዓለም።,"God is the one who saved and called us with a holy calling. This wasn’t based on what we have done, but it was based on his own purpose and grace that he gave us in Christ Jesus before time began." +-,ወአስተርአየ ይእዜ በምጽአቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ መድኀኒነ ዘሰዐሮ ለሞት ወአብርሃ ለሕይወት ወአሰሰለ ሙስና በትምህርተ ወንጌሉ።,"Now his grace is revealed through the appearance of our savior, Christ Jesus. He destroyed death and brought life and immortality into clear focus through the good news." +አሁን ግን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ ታይቶአል። እርሱ ሞትን ሽሮአልና፤ እኔ ሰባኪና ሐዋርያ አሕዛብንም አስተማሪ እንድሆን በተሾምሁበት በወንጌል ሕይወትንና አለመጥፋትን ወደ ብርሃን አውጥቶአል።,ዘሎቱ ተሠየምኩ ሐዋርያ ወዐዋዴ ወመምህረ ለአሕዛብ።,"I was appointed a messenger, apostle, and teacher of this good news." +ስለዚህም ምክንያት ይህን መከራ ደግሞ ተቀብዬአለሁ፤ ነገር ግን አላፍርበትም፤ ያመንሁትን አውቃለሁና፤ የሰጠሁትንም አደራ እስከዚያ ቀን ድረስ ሊጠብቅ እንዲችል ተረድቼአለሁ።,ወበእንቲኣሁ አሐምም ወኢይትኀፈር እምዘ አነ ቦቱ እስመ አአምር ዘተአመንኩ ወእትአመንሂ ከመ ይክል ዐቂበ ሊተ ዘአማሕፀነኒ እስከ ይእቲ ዕለት።,"This is also why I’m suffering the way I do, but I’m not ashamed. I know the one in whom I’ve placed my trust. I’m convinced that God is powerful enough to protect what he has placed in my trust until that day." +በክርስቶስ ኢየሱስ ባለ እምነትና ፍቅር አድርገህ፥ ከእኔ የሰማኸውንም ጤናማ ቃል ምሳሌ ያዝ፤,ወይኩን ለከ አርኣያ ውእቱ ቃለ ሕይወት ዘሰማዕከ በኀቤየ በሃይማኖት ወበፍቅረ ኢየሱስ ክርስቶስ።,Hold on to the pattern of sound teaching that you heard from me with the faith and love that are in Christ Jesus. +መልካሙን አደራ በእኛ በሚኖረው በመንፈስ ቅዱስ ጠብቅ።,ዕቀብ ማሕፀንተከ ሠናየ በመንፈስ ቅዱስ ዘኅዱር ላዕሌከ።,Protect this good thing that has been placed in your trust through the Holy Spirit who lives in us. +በእስያ ያሉቱ ሁሉ ከእኔ ፈቀቅ እንዳሉ ታውቃለህ፤ ከእነርሱም ፊሎጎስና ሄርዋጌኔስ ናቸው።,ወዘንተኒ ተአምር ከመ ዐለዉኒ ኵሎሙ እለ በእስያ እለ ፊሎጎስ ወኤርዋኔጌስ።,"You know that everyone in Asia has turned away from me, including Phygelus and Hermogenes." +ጌታ ልሄኔሲፎሩ ቤተ ሰዎች ምሕረትን ይስጥ፤ ብዙ ጊዜ አሳርፎኛልና፤,ወየሀቦ እግዚአብሔር ሣህለ ለቤተ ሄኔሴፎሩ እስመ ብዙኀ አዕረፈኒ ወኢኀፈረ በእንተ መዋቅሕትየ።,"May the Lord show mercy to Onesiphorus’ household, because he supported me many times and he wasn’t ashamed of my imprisonment." +በሰንሰለቴም አላፈረበትም፤ ነገር ግን በሮሜ ባደረ ጊዜ ፈልጎ ፈልጎ አገኘኝ፤,ወበጺሖ ኀበ ሮሜ ፍጡነ ኀሠሠኒ ወረከበኒ ሙቁሕየ።,"After I arrived in Rome, he quickly looked for me and found me." +በዚያን ቀን ከጌታ ምሕረትን እንዲያገኝ ጌታ ይስጠው፤ በኤፌሶንም እንዴት እንዳገለገለኝ አንተ በደኅና ታውቃለህ።,የሀቦ እግዚአብሔር ይርከብ ሣህለ በኀበ እግዚእነ በይእቲ ዕለት ወመጠነ ተልእከኒ ሠናየ በኤፌሶን ለሊከ ተአምር።,May the Lord allow him to find his mercy on that day . +እንግዲህ ልጄ ሆይ! አንተ በክርስቶስ ኢየሱስ ባለው ጸጋ በርታ።,ወአንተኒ ወልድየ ጽናዕ በጸጋሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"So, my child, draw your strength from the grace that is in Christ Jesus." +ብዙ ሰዎች የመሰከሩለትን ከእኔም የሰማኸውን ሌሎችን ደግሞ ሊያስተምሩ ለሚችሉ ለታመኑ ሰዎች አደራ ስጥ።,ወዘሰማዕከ በላዕሌየ በኀበ ብዙኃን ሰማዕት ኪያሁ መሀሮሙ ለመሃይምናን ሰብእ እለ ይደልዎሙ ከመ ይምሀሩ ለባዕዳን።,Take the things you heard me say in front of many other witnesses and pass them on to faithful people who are also capable of teaching others. +እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ በጎ ወታደር ሆነህ፥ አብረኸኝ መከራ ተቀበል።,ወጻሙ ከመ ኄር መስተጋድል ላእከ ኢየሱስ ክርስቶስ።,Accept your share of suffering like a good soldier of Christ Jesus. +የሚዘምተው ሁሉ ለጦር ያስከተተውን ደስ ያሰኝ ዘንድ ትዳር በሚገኝበት ንግድ ራሱን አያጠላልፍም።,እስመ አልቦ ዘይትቃተል ወይኄሊ ንብረተ ዝ ዓለም ዘእንበለ ከመ ያድሉ ለዘሤሞ።,"Nobody who serves in the military gets tied up with civilian matters, so that they can please the one who recruited them." +ደግሞም በጨዋታ የሚታገል ማንም ቢሆን፥ እንደሚገባ አድርጎ ባይታገል፥ የድሉን አክሊል አያገኝም።,መስተጋድልኒ ኢይከውኖ ምዝጋና ለእመ በሕጉ ኢተጋደለ።,"Also in the same way, athletes don’t win unless they follow the rules." +የሚደክመው ገበሬ ፍሬውን ከሚበሉት መጀመሪያ እንዲሆን ይገባዋል።,ወዘኒ ይጻሙ ሐረሳዊ ግብረ ይቀድም ረኪበ ፍሬሁ።,A hardworking farmer should get the first share of the crop. +የምለውን ተመልከት፤ ጌታም በነገር ሁሉ ማስተዋልን ይስጥህ።,ወለቡ ዘእቤለከ የሀብከ እግዚአብሔር ጥበበ በኵሉ።,Think about what I’m saying; the Lord will give you understanding about everything. +በወንጌል እንደምሰብከው፥ ከሙታን የተነሣውን፥ ከዳዊት ዘርም የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን አስብ።,ተዘከሮ ለኢየሱስ ክርስቶስ ዘተንሥአ እምዉታን ዘእምዘርዐ ዳዊት ዘመሀርኩ በስሙ።,"Remember Jesus Christ, who was raised from the dead and descended from David. This is my good news." +ይህንም በመስበክ እንደ ክፉ አድራጊ እስክታሰር ድረስ መከራ እቀበላለሁ፤ የእግዚአብሔር ቃል ግን አይታሰርም።,ዘበእንቲኣሁ እሰርሕ ወእትሞቃሕ ከመ ጕሕልያ ወባሕቱ ቃለ እግዚአብሔርሰ ኢይትአሰር።,This is the reason I’m suffering to the point that I’m in prison like a common criminal. But God’s word cannot be imprisoned. +ስለዚህ እነርሱ ደግሞ በክርስቶስ ኢየሱስ ያለውን መዳን ከዘላለም ክብር ጋር እንዲያገኙ ስለ ተመረጡት በነገር ሁሉ እጸናለሁ።,ወበእንተዝ እትዔገሥ በኵሉ በእንተ ኅሩያኒሁ ከመ እሙንቱሂ ይርከቡ ሕይወተ ዘበኢየሱስ ክርስቶስ ወስብሐተ ዘለዓለም ዘበሰማያት።,This is why I endure everything for the sake of those who are chosen by God so that they too may experience salvation in Christ Jesus with eternal glory. +እንዲህ የሚለው ቃሉ የታመነ ነው“ከእርሱ ጋር ከሞትን፥ ከእርሱ ጋር ደግሞ በሕይወት እንኖራለን፤,እሙን ነገር እምከመ ዐረይነ መዊተ ንዔሪ ሕይወተ።,"This saying is reliable:“If we have died together, we will also live together." +ብንጸና፥ ከእርሱ ጋር ደግሞ እንነግሣለን፤ብንክደው፥ እርሱ ደግሞ ይክደናል፤,ወእምከመ ዐረይነ ትዕግሥተ ንዔሪ ነጊሠ ወእመሰ ክሕድናሁ ውእቱኒ ይክሕደነ።,"If we endure, we will also rule together.If we deny him, he will also deny us." +ባናምነው፥ እርሱ የታመነ ሆኖ ይኖራል፤ ራሱን ሊክድ አይችልምና።”በእግዚአብሔር የተመሰከረለት ትጉህ ሠራተኛ,ወእመኒ ኢአመናሁ ውእቱሰ ምእመነ ይነብር ወኢይክል ክሒደ ርእሶ።በእንተ እምነተ ገባራዊ,"If we are disloyal, he stays faithful”because he can’t be anything else than what he is.Speak, instruct, and act correctly" +ይህን አሳስባቸው፤ በቃልም እንዳይጣሉ በእግዚአብሔር ፊት ምከራቸው፤ ይህ ምንም የማይረባ የሚሰሙትንም የሚያፈርስ ነውና።,ከመዝ ዘክሮሙ ወአስምዕ ቅድመ እግዚአብሔር ወኢትትላኰይ በግብር ዘኢይበቍዕ በዘይትገፈትዑ እለ ይሰምዑ።,Remind them of these things and warn them in the sight of God not to engage in battles over words that aren’t helpful and only destroy those who hear them. +የእውነትን ቃል በቅንነት የሚናገር የማያሳፍርም ሠራተኛ ሆነህ፥ የተፈተነውን ራስህን ለእግዚአብሔር ልታቀርብ ትጋ።,አስተፋጥን ከመ ትረሲ ርእሰከ ኅሩየ ለኀበ እግዚአብሔር ከመ ገባራዊ ዘኢይትኀፈር ዘርቱዐ ይመትር ቃለ እግዚአብሔር በጽድቅ።,"Make an effort to present yourself to God as a tried-and-true worker, who doesn’t need to be ashamed but is one who interprets the message of truth correctly." +ነገር ግን ለዓለም ከሚመች ከከንቱ መለፍለፍ ራቅ፤ ኀጢአተኝነታቸውን ከፊት ይልቅ ይጨምራሉና፤,ወለነገረ ርኩሳንሰ ዘአልቦ ባቍዕ እበዮ እስመ ያአብይዋ ለኀጢአቶሙ።,"Avoid their godless discussions, because they will lead many people into ungodly behavior," +ቃላቸውም እንደ ጭንቁር ይባላል፤ ከእነርሱም ሄሜኔዎስና ፊሊጦስ ናቸው፤,ወነገሮሙኒ ከንቱ ከመ ዘይትረአይ ወይልህቅ በብዙኃን እለ ሄሜኔዎስ ወፊሎጦስ።,"and their ideas will spread like an infection. This includes Hymenaeus and Philetus," +እነዚህም “ትንሣኤ ከአሁን በፊት ሆኖአል፤” እያሉ ስለ እውነት ስተው የአንዳንዶችን እምነት ይገለብጣሉ።,እለ አውከኩ እምጽድቅ ወይብሉ ወድአ ኮነ ትንሣኤ ምዉታን ወይገፈትዑ ሃይማኖቶሙ ለብዙኃን።,who have deviated from the truth by claiming that the resurrection has already happened. This has undermined some people’s faith. +ሆኖም “ጌታ ለእርሱ የሆኑትን ያውቃል፤” ደግሞም “የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ከዐመፅ ይራቅ፤” የሚለው ማኅተም ያለበት የተደላደለ የእግዚአብሔር መሠረት ቆሞአል።,ወዘሰ ጽኑዕ በመሠረተ እግዚአብሔር ይቀውም እንዘ ቦ ዝንቱ ማዕተብ ወየአምሮሙ እግዚአብሔር ለእሊኣሁ ወይርኅቅ እምዐመፃ ኵሉ ዘይሰሚ ስመ እግዚአብሔር።,"God’s solid foundation is still standing with this sign: “The Lord knows the people who belong to him,” and “Everyone who confesses the Lord’s name must avoid wickedness.”" +በትልቅም ቤት የእንጨትና የሸክላ ዕቃ ደግሞ አለ እንጂ የወርቅና የብር ዕቃ ብቻ አይደለም፤ እኵሌቶቹም ለክብር፥ እኵሌቶቹም ለውርደት ይሆናሉ፤,ውስተ ቤትኒ ዐቢይ አኮ ባሕቲቱ ንዋየ ወርቅ ወብሩር ዓዲ ቦ ዘዕፅኒ ወዘልሕኵትኒ ቦ ዘለክብርኒ ወቦ ዘለኀሣርኒ።,"In a mansion, there aren’t just gold and silver bowls but also some bowls that are made of wood and clay. Some are meant for special uses, some for garbage." +እንግዲህ ማንም ራሱን ከእነዚህ ቢያነጻ፥ ለክብር የሚሆን የተቀደሰም ለጌታውም የሚጠቅም ለበጎም ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ዕቃ ይሆናል።,ወእመቦ ዘአንጽሐ ርእሶ እምዝ እኩይ ይከውን ንዋየ ክብር ቅዱሰ ወባቍዐ ለመልእክተ እግዚኡ ወድልወ ለኵሉ ምግባረ ሠናይ።,"So if anyone washes filth off themselves, they will be set apart as a “special bowl.” They will be useful to the owner of the mansion for every sort of good work.Avoid conflict with opponents" +ከክፉ የጎልማሳነት ምኞት ግን ሽሽ፤ በንጹሕም ልብ ጌታን ከሚጠሩ ጋር ጽድቅን እምነትን ፍቅርን ሰላምን አጥብቀህ ተከተል።,ጕየያ ለፍትወተ ውርዙት ወዴግና ለጽድቅ ወለሃይማኖት ተፋቅሮ ወሰላም ምስለ ኵሎሙ እለ ይጼውዕዎ ለእግዚአብሔር በልብ ንጹሕ።,"Run away from adolescent cravings. Instead, pursue righteousness, faith, love, and peace together with those who confess the Lord with a clean heart." +ነገር ግን ጠብን እንዲያመጣ አውቀህ ከሰነፎችና ካልተማሩ ምርመራ ራቅ፤,እበዮ ለነገረ እበድ፥ ወሥላቅ ወተኃሥሦ ከንቱ ተአምር ከመ መንሱተ ያመጽእ።,"Avoid foolish and thoughtless discussions, since you know that they produce conflicts." +የጌታም ባሪያ ለሰው ሁሉ ገር፥ ለማስተማርም የሚበቃ፥ ለትዕግሥትም የሚጸና ሊሆን እንጂ ሊጣላ አይገባውም።,ወገብረ እግዚአብሔርሰ ኢይትገዐዝ አላ ከመ ሕፃን የዋሀ ይከውን ምስለ ኵሉ ወመምህረ ወመስተዐግሠ እምኵሉ።,"God’s slave shouldn’t be argumentative but should be kind toward all people, able to teach, patient," +-,ወይጌሥጽ በየውሀት ለእለ ይትቃረኑ እመቦ ከመ የሀቦሙ እግዚአብሔር ይነስሑ ወያእምርዎ ለጽድቅ።,and should correct opponents with gentleness. Perhaps God will change their mind and give them a knowledge of the truth. +ደግሞም “ምናልባት እግዚአብሔር እውነትን ያውቁ ዘንድ ንስሓን ይሰጣቸዋልና ፈቃዱን ለማድረግ በዲያብሎስ ሕያዋን ሆነው ከተያዙበት ወጥመድ ወጥተው ወደ አእምሮ ይመለሳሉ፤” ብሎ የሚቃወሙትን በየዋህነት ይቅጣ።,ወያንቅሁ ነፍሶሙ እመሥገርተ ሰይጣን እስመ ወድአ አሥገሮሙ ለተሊወ ፈቃዱ።,They may come to their senses and escape from the devil’s trap that holds them captive to do his will. +ነገር ግን በመጨረሻው ቀን የሚያስጨንቅ ዘመን እንዲመጣ ይህን እወቅ።,ወዘንተ ባሕቱ አእምር ከመ በደኃሪ መዋዕል ይመጽኣ ዓመታት እኩያት።,Understand that the last days will be dangerous times. +ሰዎች ራሳቸውን የሚወዱ ይሆናሉና፤ ገንዘብን የሚወዱ፥ ትምክህተኞች፥ ትዕቢተኞች፥ ተሳዳቢዎች፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥ የማያመሰግኑ፥ ቅድስና የሌላቸው፥,ወይከውኑ ሰብእ መፍቀርያነ ርእሶሙ ባሕቲቶሙ ወመፍቀርያነ ፈጊዕ ወንዋይ ነባብያን ዓላውያን ዝኁራን ፅሩፋን ዐላውያነ አዝማዲሆሙ እለ አልቦሙ አኰቴት ወውፁኣን እምጽድቅ።,"People will be selfish and love money. They will be the kind of people who brag and who are proud. They will slander others, and they will be disobedient to their parents. They will be ungrateful, unholy," +ፍቅር የሌላቸው፥ ዕርቅን የማይሰሙ፥ ሐሜተኞች፥ ራሳቸውን የማይገዙ፥ ጨካኞች፥ መልካም የሆነውን የማይወዱ፥,እለ አልቦሙ ምሕረት ሥሑጻን ጸላእያነ ሠናይ።,"unloving, contrary, and critical. They will be without self-control and brutal, and they won’t love what is good." +ከዳተኞች፥ ችኩሎች፥ በትዕቢት የተነፉ፥ ከእግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወዱ ይሆናሉ፤,ዝሉፋን ጽሉኣን እለ ያበድሩ ሐውዘ እምፍቅረ እግዚአብሔር።,"They will be people who are disloyal, reckless, and conceited. They will love pleasure instead of loving God." +የአምልኮት መልክ አላቸው፤ ኀይሉን ግን ክደዋል፤ ከእነዚህ ደግሞ ራቅ።,ይትሜሰሉ ጻድቃነ ወይክሕድዎ ለኀይለ ጽድቅ ወለእለ ከመዝ ተገኀሦሙ።,They will look like they are religious but deny God’s power. Avoid people like this. +-,እስመ እሙንቱ እለ ይትባውኡ አብያተ ሰብእ ወይፄውውዎን ለአንስት እለ ፅፉራት በኀጢአት ወያወርዳ ውስተ ብዙኅ ፍትወት።,Some will slither into households and control immature women who are burdened with sins and driven by all kinds of desires. +ወደ ቤቶች ሾልከው እየገቡ ኀጢአታቸው የተከመረባቸውን በልዩ ልዩ ምኞትም የሚወሰዱትን ሁልጊዜም እየተማሩ እውነትን ወደ ማወቅ ሊደርሱ ከቶ የማይችሉትን ሞኞችን ሴቶች የሚማርኩ፥ ከእነዚህ ዘንድ ናቸውና።,ወዘልፈ ይትጌሠጹ ወኢየአምርዋ ግሙራ ለጽድቅ።,"These women are always learning, but they can never arrive at an understanding of the truth." +ኢያኔስና ኢያንበሬስም ሙሴን እንደ ተቃወሙት፥ እንዲሁ እነዚህ ደግሞ አእምሮአቸው የጠፋባቸው ስለ እምነትም የተጣሉ ሰዎች ሆነው እውነትን ይቃወማሉ።,ከመ ኢያኔስ ወኢያንበሬስ እለ ተቃወምዎ ለሙሴ ከማሁ እሉሂ ይተቃወምዋ ለጽድቅ ሰብእ ሙሱናነ ልብ ወኑፉቃነ ሃይማኖት።,These people oppose the truth in the same way that Jannes and Jambres opposed Moses. Their minds are corrupt and their faith is counterfeit. +ዳሩ ግን የእነዚያ ሞኝነት ደግሞ ግልጥ እንደ ሆነ፥ ሞኝነታቸው ለሁሉ ይገለጣልና ከፊት ይልቅ አይቀናላቸውም።ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ የሰጠው የመጨረሻ ምክር,ወባሕቱ ኢይትሌዐሉ እስመ ፈድፈደት እበዶሙ ወተዐውቀት ለኵሉ ከመ እበዶሙ ለእልክቱ ዓዲ።በእንተ ተሊወ መምህራን,But they won’t get very far. Their foolishness will become obvious to everyone like those others.Take Paul as your model +አንተ ግን ትምህርቴንና አካሄዴን አሳቤንም እምነቴንም ትዕግሥቴንም ፍቅሬንም መጽናቴንም,ወአንተሰ ተለውከ ትምህርትየ ወተመሰልከ በግዕዝየ በዘመሀርኩከ በሃይማኖት ወበተስፋ ወበተፋቅሮ ወበትዕግሥት ወበኅድአት ወበተሰዶ ወበሕማም።,"But you have paid attention to my teaching, conduct, purpose, faithfulness, patience, love, and endurance." +ስደቴንም መከራዬንም ተከተልህ፤ በአንጾኪያና በኢቆንዮን በልስጥራንም የሆነብኝን የታገሥሁትንም ስደት ታውቃለህ፤ ጌታም ከሁሉ አዳነኝ።,ተአምር መጠነ ረከበኒ በአንጾኪያ ወበኢቆንያ ወበልስጥራን መጠነ ተዐገሥኩ ተሰዶ ወእምኵሉ አድኀነኒ እግዚአብሔር።,"You have seen me experience physical abuse and ordeals in places such as Antioch, Iconium, and Lystra. I put up with all sorts of abuse, and the Lord rescued me from it all!" +በእውነትም በክርስቶስ ኢየሱስ እግዚአብሔርን እየመሰሉ ሊኖሩ የሚወዱ ሁሉ ይሰደዳሉ።,ወኵሎሙ እለ ይፈቅዱ ይሕየዉ በጽድቀ ኢየሱስ ክርስቶስ የሐምሙ።,"In fact, anyone who wants to live a holy life in Christ Jesus will be harassed." +ነገር ግን ክፉዎች ሰዎችና አታላዮች እያሳቱና እየሳቱ በክፋት እየባሱ ይሄዳሉ።,ወሰብእሰ እኩያን ይትሌዐሉ ውስተ እንተ ተአኪ ወይስሕቱ ወያስሕቱ።,"But evil people and swindlers will grow even worse, as they deceive others while being deceived themselves." +አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር፤ ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለህና፤,ወአንተሰ ሀሉ በዘተመሀርከ ወተአመንከ።,But you must continue with the things you have learned and found convincing. You know who taught you. +ከሕፃንነትህም ጀምረህ ክርስቶስ ኢየሱስን በማመን መዳን የሚገኝበትን ጥበብ ሊሰጡህ የሚችሉትን ቅዱሳት መጻሕፍትን አውቀሃል።,ተአምር በኀበ መኑ ተምህርከ እምንእስከ መጽሐፈ ቅዱሰ ዘይክል አሕይዎተከ በሃይማኖተ ኢየሱስ ክርስቶስ።,Since childhood you have known the holy scriptures that help you to be wise in a way that leads to salvation through faith that is in Christ Jesus. +-,ወኵሉ መጽሐፍ ዘበመንፈሰ እግዚአብሔር ተጽሕፈ ይበቍዕ ለኵሉ ትምህርት ወተግሣጽ ወአርትዖ ወጥበብ ወጽድቅ።,"Every scripture is inspired by God and is useful for teaching, for showing mistakes, for correcting, and for training character," +የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።,ከመ ይትገሠጽ ብእሴ እግዚአብሔር ውስተ ኵሉ ምግባረ ሠናይ።,so that the person who belongs to God can be equipped to do everything that is good. +በእግዚአብሔር ፊት፥ በሕያዋንና በሙታንም ሊፈርድ ባለው በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ፊት፥ በመገለጡና በመንግሥቱም እመክርሃለሁ፤,ወእኤዝዘከ በቅድመ እግዚአብሔር ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘሀለዎ ይኰንን ሕያዋነ ወሙታነ አመ ይመጽእ በመንግሥቱ።,"I’m giving you this commission in the presence of God and of Christ Jesus, who is coming to judge the living and the dead, and by his appearance and his kingdom." +ቃሉን ስበክ፤ በጊዜውም አለጊዜውም ጽና፤ ፈጽመህ እየታገሥህና እያስተማርህ ዝለፍና ገሥጽ፤ ምከርም።,ከመ ትስብክ ቃሎ ቀዊመከ በድቡት በጊዜሁ ወዘእንበለ ጊዜሁ ገሥጽ ወተዛለፍ ናዝዝ ወየውህ እንዘ ትትዔገሥ በኵሉ ወትሜህር።,"Preach the word. Be ready to do it whether it is convenient or inconvenient. Correct, confront, and encourage with patience and instruction." +ሕይወት የሚገኝበትን ትምህርት የማይታገሡበት ዘመን ይመጣልና፤ ነገር ግን ጆሮቻቸውን የሚያሳክክ ስለ ሆነ፥ እንደ ገዛ ምኞታቸው ለራሳቸው አስተማሪዎችን ያከማቻሉ።,እስመ ይበጽሕ ጊዜሁ አመ የአብይዋ ለትምህርተ ሕይወት ወየሐውሩ በፍትወቶሙ ወያመጽኡ መምህራነ ለርእሶሙ በሁከተ እዘኒሆሙ።,There will come a time when people will not tolerate sound teaching. They will collect teachers who say what they want to hear because they are self-centered. +እውነትንም ከመስማት ጆሮቻቸውን ይመልሳሉ፤ ወደ ተረትም ፈቀቅ ይላሉ።,ወይመይጡ እዘኒሆሙ እምጽድቅ ወያመጽኡ ካልአ ትምህርተ ወይትመየጡ ኀበ መሐደምት።,They will turn their back on the truth and turn to myths. +አንተ ግን ነገርን ሁሉ በልክ አድርግ፤ መከራን ተቀበል፤ የወንጌል ሰባኪነትን ሥራ አድርግ፤ አገልግሎትህን ፈጽም።,ወአንተሰ ንቃህ ወጥበብ በኵሉ ወጻሙ ወግበር ምግባረ ወንጌላዌ ወኩን ወፈጽም መልእክተከ።,"But you must keep control of yourself in all circumstances. Endure suffering, do the work of a preacher of the good news, and carry out your service fully." +በመሥዋዕት እንደሚደረግ የእኔ ሕይወት ይሠዋልና፥ የምሄድበት ጊዜ ደርሶአል።,ወአንሰ ወ���እኩ ወሰለጥኩ ወበጽሐኒ ዕድሜየ ለአዕርፎ።,"I’m already being poured out like a sacrifice to God, and the time of my death is near." +መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፤ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፤ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤,ሠናየ ገድለ ተጋደልኩ በድርየኒ ፈጸምኩ ወሃይማኖትየኒ ዐቀብኩ።,"I have fought the good fight, finished the race, and kept the faith." +ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፤ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ ያን ቀን ለእኔ ያስረክባል፤ ደግሞም መገለጡን ለሚወዱት ሁሉ እንጂ ለእኔ ብቻ አይደለም።ስለ ግል ጉዳዮች,እንከሰ ጽኑሕ ሊተ አክሊለ ጽድቅ ዘየዐስየኒ ይእተ ዕለተ እግዚአብሔር መኰንነ ጽድቅ ወአኮ ለባሕቲትየ አላ ለኵሎሙ እለ ያፈቅሩ ምጽአተ ዚኣሁ።,"At last the champion’s wreath that is awarded for righteousness is waiting for me. The Lord, who is the righteous judge, is going to give it to me on that day. He’s giving it not only to me but also to all those who have set their heart on waiting for his appearance.Final instructions" +በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤,አስተፋጥን ትምጻእ ኀቤየ ፍጡነ።,Do your best to come to me quickly. +ዴማስ የአሁኑን ዓለም ወዶ ትቶኛልና፤ ወደ ተሰሎንቄም ሄዶአል፤ ቄርቂስም ወደ ገላትያ ቲቶም ወደ ድልማጥያ ሄደዋል።,ዴማስ ኀደገኒ ወአፍቀሮ ለዝንቱ ዓለም ዘይእዜ ወሖረ ተሰሎንቄ ወቆሬቄስኒ ገላትያ ወቲቶ ድልማጥያ።,"Demas has fallen in love with the present world and has deserted me and has gone to Thessalonica. Crescens has gone to Galatia, and Titus has gone to Dalmatia." +ሉቃስ ብቻ ከእኔ ጋር አለ፤ ማርቆስ ለአገልግሎት ብዙ ይጠቅመኛልና ይዘኸው ከአንተ ጋር አምጣው።,ሉቃስ ባሕቲቱ ምስሌየ ወአምጽኦ ምስሌከ ለማርቆስ እስመ ይበቍዐኒ ለመልእክት።,"Only Luke is with me. Get Mark, and bring him with you. He has been a big help to me in the ministry." +ቲኪቆስን ግን ወደ ኤፌሶን ላክሁት።,ወፈነውክዎ ለጢኪቆስ ኤፌሶን።,I sent Tychicus to Ephesus. +ስትመጣ በጢሮአዳ ከአክርጳ ዘንድ የተውሁትን በርኖሱንና መጻሕፍቱን ይልቁንም በብራና የተጻፉትን አምጣልኝ።,ወፌሎነኒ ዘመጽሐፍ ዘኀደጉ በጢሮአስ ኀበ አክርጳ ተማላእ ምስሌከ አመ ትመጽእ ወዓዲ መጻሕፍተ ወረቀ።,"When you come, bring along the coat I left with Carpus in Troas. Also bring the scrolls and especially the parchments." +የናስ አንጥረኛው እስክንድሮስ እጅግ ከፋብኝ፤ ጌታ እንደ ሥራው ይመልስለታል።,እለ እስክንድሮስ ነሃቢ ብዙኀ ሣቀየኒ ባሕቱ ይፍድዮ እግዚአብሔር በከመ ምግባሩ።,"Alexander, the craftsman who works with metal, has really hurt me. The Lord will pay him back for what he has done." +አንተም ደግሞ ከእርሱ ተጠበቅ፤ የምንናገረውን እጅግ ተቃውሞአልና።,ወአንተኒ ወልድየ ተዓቀቦ እስመ ፈድፋደ ተቃወሞ ለነገርነ።,"But watch out for him, because he opposes our teaching." +በፊተኛው ሙግቴ አንድ ስንኳ አልደረሰልኝም፤ ሁሉም ተዉኝ እንጂ፤ ይህንም አይቍጠርባቸው፤,ወበቀዳሚ ነገርየ አልቦ ዘኀብረ ምስሌየ ዳእሙ ኵሎሙ ኀደጉኒ ወይስረይ ሎሙ ዘንተ።,No one took my side at my first court hearing. Everyone deserted me. I hope that God doesn’t hold it against them! +ዳሩ ግን የስብከቱ ሥራ በእኔ እንዲፈጸም አሕዛብም ሁሉ እንዲሰሙት፥ ጌታ በእኔ አጠገብ ቆሞ አበረታኝ፤ ከአንበሳ አፍም ዳንሁ።,እስመ እግዚአብሔር ቆመ ሊተ ወአጽንዐኒ ከመ ይእመኑ በስብከተ ዚኣየ ወይስምዑ ኵሎሙ አሕዛብ ከመ ድኅንኩ እምአፈ አንበሳ።,"But the Lord stood by me and gave me strength, so that the entire message would be preached through me and so all the nations could hear it. I was also rescued from the lion’s mouth!" +ጌታም ከክፉ ነገር ሁሉ ያድነኛል፤ ለሰማያዊውም መንግሥት ይጠብቀኛል፤ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።የመጨረሻ ሰላምታ,ወያድኅነኒ እግዚአብሔር እምኵሉ ግብር እኩይ ወያሐይወኒ ውስተ መንግሥቱ ዘበሰማያት ውእቱ ዘሎቱ ስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን።ማኅተመ መልእክት,The Lord will rescue me from every evil action and will save me for his heavenly kingdom. To him be the glory forever and always. Amen.Final greetings +ለጵርስቅላና ለአቂላ ለሄኔሲፎሩም ቤተ ሰዎች ሰላምታ አቅርብልኝ።,አምኅ ጵርስቅላ፥ ወአቂላ ወቤተ ሄኔሴፎሩ።,Say hello to Prisca and Aquila and the household of Onesiphorus. +ኤርስጦስ በቆሮንቶስ ቀረ፤ ጥሮፊሞስን ግን ታሞ በሚሊጢን ተውሁት።,አርስጦስ ነበረ ቆሮንቶስ ወለጥሮፊሞስ ኀደግዎ በሀገረ መሊጡ ይደዊ።,"Erastus stayed in Corinth, and I left Trophimus in Miletus because of his illness." +ከክረምት በፊት እንድትመጣ ትጋ። ኤውግሎስና ጱዴስ ሊኖስም ቅላውዲያም ወንድሞችም ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡልሃል።,አስተፋጥን ትምጻእ ኀቤየ እምቅድመ ክረምት ይኤምኁከ ኤውግሎስ ወጱዴስ ወሊኖስ ወቀላውድያ ወኵሎሙ አኀዊነ።,"Try hard to come to me before winter. Eubulus, Pudens, Linus, Claudia, and all the brothers and sisters say hello." +ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመንፈስህ ጋር ይሁን። ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን፤ አሜን።,ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ የሀሉ ምስለ መንፈስከ ወጸጋሁ ምስሌከ አሜን።ተፈጸመት መልእክት ካልእት ኀበ ጢሞቴዎስ ወተጽሕፈት በሮሜ ወተፈነወት በእደ አንክሮሎስ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,The Lord be with your spirit. Grace be with you all. +-,እምጳውሎስ ገብሩ ለእግዚአብሔር ወሐዋርያሁ ለኢየሱስ ክርስቶስ በሃይማኖቶሙ ለኅሩያኒሁ ለእግዚአብሔር ወአእምሮ ጽድቅ ዘበጽድቁ ለእግዚአብሔር።,"From Paul, a slave of God and an apostle of Jesus Christ. I’m sent to bring about the faith of God’s chosen people and a knowledge of the truth that agrees with godliness." +የእግዚአብሔር ባሪያና የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ፥ በእግዚአብሔር ለተመረጡት እምነት እንዲሆንላቸው በዘላለምም ሕይወት ተስፋ እንደ አምልኮት ያለውን እውነት እንዲያውቁ የተላከ፤ ስለዚህም ሕይወት የማይዋሽ እግዚአብሔር ከዘላለም ዘመናት በፊት ተስፋ ሰጠ።,ወበተስፋ ሕይወት ዘለዓለም ዘአሰፈወ እግዚአብሔር ዘኢይሔሱ እምፍጥረተ ዓለም።,"Their faith and this knowledge are based on the hope of eternal life that God, who doesn’t lie, promised before time began." +በዘመኑም ጊዜ መድኃኒታችን እግዚአብሔር እንዳዘዘ፥ ለእኔ አደራ በተሰጠኝ ስብከት ቃሉን ገለጠ፤,ወአርአየ ቃሎ በዕድሜሁ በስብከተ ዚኣነ ኪያሁ ወተአመነኒ ሊተ ላዕሌሁ በትእዛዘ እግዚአብሔር መድኀኒነ።,"God revealed his message at the appropriate time through preaching, and I was trusted with preaching this message by the command of God our savior." +በሃይማኖት ኅብረት እውነተኛ ልጄ ለሚሆን ለቲቶ፤ከእግዚአብሔር አብ ከመድኃኒታችንም ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን።የቲቶ ሥራ በቀርጤስ ደሴት,ለቲቶ ወልድየ ዘአፈቅር በተፋቅሮ ወበሃይማኖት ሰላም ለከ ጸጋ ወሣህል እምኀበ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ መድኀኒነ።በእንተ ሢመተ ክህነት,"To Titus, my true child in a common faith.Grace and peace from God the Father and Christ Jesus our savior.Appointing elders" +ስለዚህ ምክንያት የቀረውን እንድታደራጅ በየከተማውም እኔ አንተን እንዳዘዝሁ፥ ሽማግሌዎችን እንድትሾም በቀርጤስ ተውሁህ፤,እስመ እንበይነ ዝንቱ ኀደጉከ ውስተ ቀርጤስ ከመ ታስተራትዕ ዘተርፈ ወትሢም ቀሲሳነ ለለ አህጉር በከመ አዘዝኩከ።,"The reason I left you behind in Crete was to organize whatever needs to be done and to appoint elders in each city, as I told you." +የማይነቀፍና የአንዲት ሚስትባል የሚሆን፥ የሚያምኑም ልጆች ያሉት፥ ስለ መዳራትም ወይም ስለ አለመታዘዝ የማይከሰስ ማንም ቢኖር፥ ሹመው።,ብእሴ ዘአሐተ ብእሲተ አውሰበ ኅሩየ ዘኢየሐምይዎ በእኩይ ዘቦ ውሉድ መሃይምናን ዘኢያስተዋድይዎሙ በምርዓት እለ ኢኮኑ ዝሉፋነ እለ ይትኤዘዙ።,"Elders should be without fault. They should be faithful to their spouse, and have faithful children who can’t be accused of self-indulgence or rebelliousness." +ኤጲስቆጶስ እንደ እግዚአብሔር መጋ�� የማይነቀፍ ሊሆን ይገባዋልና፤ የማይኮራ፥ የማይቆጣ፥ የማይሰክር፥ የማይጨቃጨቅ፥ ነውረኛ ረብ የማይወድ፥,ወርቱዕ ይሠየም ጳጳሰ ዘአልቦ ሐሜት ዘኢያደሉ ከመ መጋቤ እግዚአብሔር ዘኢኮነ መዓትመ ዘልቡብ ዘኢያበዝኅ ሰትየ ወይን ወኢያፈጥን እዴሁ ለዘቢጥ ዘኢደፋሪ ወኢዝኁር ወዘኢያፈቅር ንዋየ ከንቶ።,"This is because supervisors should be without fault as God’s managers: they shouldn’t be stubborn, irritable, addicted to alcohol, a bully, or greedy." +ነገር ግን እንግዳ ተቀባይ፥ በጎ የሆነውን ነገር የሚወድ፥ ጠንቃቃ፥ ጻድቅ፥ ቅዱስ፥ ራሱን የሚገዛ ይሁን፤,መፍቀሬ ነግድ፥ ዘሠናይ ምግባሩ ዘአንጽሐ ርእሶ ጻድቅ ወኄር ወየዋህ ወመስተዓግሥ ዘያነሐሲ ዘምሁር ቃለ ሃይማኖት።,"Instead, they should show hospitality, love what is good, and be reasonable, ethical, godly, and self-controlled." +ሕይወት በሚገኝበት ትምህርት ደግሞ ሊመክር ተቃዋሚዎቹንም ሊወቅስ ይችል ዘንድ፥ እንደተማረው በታመነ ቃል ይጽና።,ዘይክል ገሥጾ በትምህርተ ሕይወት ወይዛለፎሙ ለእለ ይትዋሥኡ።,They must pay attention to the reliable message as it has been taught to them so that they can encourage people with healthy instruction and refute those who speak against it.Correcting rebellious people +የማይታዘዙና ከንቱ የሚናገሩ የሚያታልሉ ይልቁንም ከተገረዙት ወገን የሚሆኑ ብዙ ናቸውና፤,እስመ ብዙኃን እለ ኢይትኤዘዙ ወነገሮሙኒ ከንቱ ወያስሕትዎሙ ለጽሉላነ ልብ።,"In fact, there are many who are rebellious people, loudmouths, and deceivers, especially some of those who are Jewish believers." +እነዚህም ስለ ነውረኛ ረብ የማይገባውን እያስተማሩ ቤቶችን በሞላው ስለ ሚገለብጡ፥ አፋቸውን መዝጋት ይገባል።,ወፈድፋደሰ ለእለ እምአይሁድ እለ ርቱዕ ይፍፅምዎሙ አፉሆሙ እስመ እሉ ይገፈትዑ አብያተ ኵሉ ወይሜህሩ በዘኢይደሉ በዘይረብሖሙ ኀሣር።,They must be silenced because they upset entire households. They teach what they shouldn’t to make money dishonestly. +የገዛ ራሳቸው ነቢይ የሆነ ከእነርሱ አንዱ “የቀርጤስ ሰዎች ዘወትር ውሸተኞች፥ ክፉዎች አራዊት፥ በላተኞች፥ ሥራ ፈቶች ናቸው፤” ብሎአል።,ወናሁ ይቤ አሐዱ እምኔሆሙ ነቢዮሙ በእንቲኣሆሙ እስመ ሰብአ ቀርጤስ መደልዋን ሐሳውያን ዘልፈ አራዊት እኩያን ከርሠ መካን ወዝንቱ ስምዕ እሙን ላዕሌሆሙ።,"Someone who is one of their own prophets said, “People from Crete are always liars, wild animals, and lazy gluttons.”" +-,ወበእንተ ዝንቱ ተዛለፎሙ ምቱረ ከመ ይጠይቁ በሃይማኖት።,"This statement is true. Because of this, correct them firmly, so that they can be healthy in their faith." +ይህ ምስክር እውነተኛ ነው። ስለዚህ ምክንያት የአይሁድን ተረትና ከእውነት ፈቀቅ የሚሉትን ሰዎች ትእዛዝ ሳያዳምጡ፥ በሃይማኖት ጤናሞች እንዲሆኑ በብርቱ ውቀሳቸው።,ወኢያምጽኡ መሐደምተ ወሥርዐተ ሰብእ ዘይመይጣ ለጽድቅ።,They shouldn’t pay attention to Jewish myths and commands from people who reject the truth. +ሁሉ ለንጹሖች ንጹሕ ነው፤ ለርኵሳንና ለማያምኑ ግን ንጹሕ የሆነ ምንም የለም፤ ነገር ግን አእምሮአቸውም ሕሊናቸውም ረክሶአል።,እስመ ኵሉ ዘኮነ ንጹሕ ለንጹሓን ወለርኩሳንሰ እለ ኢየአምኑ አልቦሙ ንጹሕ ምንትኒ።,"Everything is clean to those who are clean, but nothing is clean to those who are corrupt and without faith. Instead, their mind and conscience are corrupted." +እግዚአብሔርን እንዲያውቁ በግልጥ ይናገራሉ፤ ዳሩ ግን የሚያስጸይፉና የማይታዘዙ ለበጎ ሥራም ሁሉ የማይበቁ ስለ ሆኑ፥ በሥራቸው ይክዱታል።,እስመ ርኩስ ኅሊናሆሙ ወበልቦሙ የአምኑ ከመ ዘየአምርዎ ለእግዚአብሔር ወይክሕድዎ በምግባሮሙ ርኩሳን እሙንቱ ወከሓድያን ወምኑናን በውስተ ኵሉ ምግባረ ሠናይ።,"They claim to know God, but they deny God by the things that they do. They are detestable, disobedient, and disqualified to do anything good." +አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር።,ወአንተሰ ንግር ዘይደሉ ለትምህርተ ሕይወት።,But you should talk in a way that is consistent with sound teaching. +ሽማግሌዎች ልከኞች፥ ጭምቶች፥ ራሳቸውን የሚገዙ፥ በእምነትና በፍቅር በመጽናትም ጤናሞች እንዲሆኑ ምከራቸው፤,ሊቃውንትኒ ይኩኑ ንጹሓነ እምዝሙት ወንቁሃነ ወጠቢባነ ወኢይናፍቁ በሃይማኖት ይትፋቀሩ ወይለብዉ ወይትዐገሡ።,"Tell the older men to be sober, dignified, sensible, and healthy in respect to their faith, love, and patience." +እንዲሁም አሮጊቶች ሴቶች አካሄዳቸው ለቅዱስ አገልግሎት የሚገባ፥ የማያሙ፥ ለብዙ ወይን ጠጅ የማይገዙ፥ በጎ የሆነውን ነገር የሚያስተምሩ ይሁኑ፤,ልሂቃትሂ ከማሁ ይትቀደሳ ወያሠንያ ግዕዞን ኢያስተሓውራ ነገረ ወኢይትቀነያ ለስቴ ወኢይሰጠያ ውስተ ስካር ዳእሙ ይገሥፃ ወይምሀራ ሠናየ ትምህርተ ለአንስት ከመ ያንጽሓ ርእሶን።,"Likewise, tell the older women to be reverent in their behavior, teaching what is good, rather than being gossips or addicted to heavy drinking." +-,ወንኡሳትሂ ያፍቅራ አምታቲሆን ወውሉዶን።,"That way they can mentor young women to love their husbands and children," +ቆነጃጅትም የእግዚአብሔር ቃል እንዳይሰደብ፥ ባሎቻቸውን የሚወዱ፥ ልጆቻቸውን የሚወዱ፥ ራሳቸውን የሚገዙ፥ ንጹሖች፥ በቤት የሚሠሩ፥ በጎዎች፥ ለባሎቻቸው የሚታዘዙ እንዲሆኑ ይምከሩአቸው።,ኢይዘምዋ ወይግበራ ሠናየ ወያሠንያ ግዕዞን ወሥርዐተ ቤቶን ወይትአዘዛ ለአምታቲሆን ከመ ኢይፅርፍ አሐዱሂ ላዕለ ቃለ እግዚአብሔር በእንቲኣሆን።,"and to be sensible, morally pure, working at home, kind and submissive to their own husbands, so that God’s word won’t be ridiculed." +ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው።,ወለወራዙትኒ ገሥጾሙ ያንጽሑ ርእሶሙ ወይኩኑ ጠቢባነ።,"Likewise, encourage the younger men to be sensible" +-,ወኩኖሙ አርኣያ ወአምሳለ ለኵሎሙ በምግባረ ሠናይ።,"in every way. Offer yourself as a role model of good actions. Show integrity, seriousness," +የሚቃወም ሰው ስለ እኛ የሚናገረውን መጥፎ ነገር ሲያጣ እንዲያፍር፥ በነገር ሁሉ መልካምን በማድረግህ ምሳሌ የሚሆን ራስህን አሳይ፤ በትምህርትህም ደኅንነትን፥ ጭምትነትን፥ ጤናማና የማይነቀፍ ንግግርን ግለጥ።,ወይኩን ነገርከ ወትምህርትከ በንጽሕ ወበሥሩዕ ነገር ዘአልቦ ነውር ዘኢይሜንኖ አሐዱሂ ከመ ይትኀፈር ጸላኢ ወይኅጣእ ዘይነብብ ላዕሌነ ሕሡመ።,"and a sound message that is above criticism when you teach, so that any opponent will be ashamed because they won’t find anything bad to say about us." +-,ነባሪኒ ይትአዘዙ ለአጋእዝቲሆሙ ወያሥምርዎሙ በኵሉ።,Tell slaves to submit to their own masters and please them in everything they do. They shouldn’t talk back +ባሪያዎች ስለ መድኃኒታችን ስለ እግዚአብሔር የሚሆነውን ትምህርት በሁሉ ነገር ያስመሰግኑ ዘንድ፥ ለገዛ ጌቶቻቸው እንዲገዙ በሁሉም ደስ እንዲያሰኙ፥ ሳይቃወሙና ሳይሰርቁም በጎ ታማኝነትን ሁሉ እንዲያሳዩ ምከራቸው።,ወኢይቅሥጡ ወኢይትዋሥኡ በኵሉ አላ ያሠንዩ በንጹሕ ሃይማኖቶሙ ከመ ይንአድዋ በኵለሄ ለትምህርተ እግዚአብሔር መድኀኒነ።,"or steal. Instead, they should show that they are completely reliable in everything so that they might make the teaching about God our savior attractive in every way." +ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤,እስመ ተዐውቀት ጸጋሁ ለእግዚአብሔር በኀበ ኵሉ ሰብእ።,"The grace of God has appeared, bringing salvation to all people." +-,ወይእቲ ትሜህረነ ከመ ንትናከራ ለኀጢአት ወለፍትወተ ዓለም ወንሕየው በጽድቅ ወበንጽሕ ወበተፋቅሮ በዝንቱ ዓለም።,"It educates us so that we can live sensible, ethical, and godly lives right now by rejecting ungodly lives and the desires of this world." +ይህም ጸጋ፥ ኀጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል፤,እንዘ ንሴፎ አብፅዖ ወምጽአተ ስብሐቲሁ ለአምላክነ ዐቢይ ወመድኀኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,At the same time we wait for the blessed hope and the glorious appearance of our great God and savior Jesus Christ. +መድኃኒታችንም ከዐመፅ ሁሉ እንዲቤዠን፥ መልካሙንም ለማድረግ የሚቀናውን ገንዘቡም የሚሆነውን ሕዝብ ለራሱ እንዲያነጻ፥ ስለ እኛ ነፍሱን ሰጥቶአል።,ዘመጠወ ርእሶ በእንቲኣነ ከመ ይቤዝወነ እምኀጢአት ወያንጽሕ ሎቱ ሕዝበ ሐዲሰ ዘይትቀሐው በምግባረ ሠናይ።,"He gave himself for us in order to rescue us from every kind of lawless behavior, and cleanse a special people for himself who are eager to do good actions." +ይህን በሙሉ ሥልጣን ተናገርና ምከር፤ ገሥጽም፤ ማንም አይናቅህ።,ከመዝ ንግር ወገሥጽ ወተዛለፍ እንዘ ታቴሕት ርእሰከ ለኵሉ ወአልቦ ዘያስሕተከ።,Talk about these things. Encourage and correct with complete authority. Don’t let anyone disrespect you. +-,ዘክሮሙ ለቀደምት ወለመኳንንት ከመ ይትአዘዙ በኵሉ ምግባረ ሠናይ ወይኩኑ ጥቡዓነ ቦቱ።,Remind them to submit to rulers and authorities. They should be obedient and ready to do every good thing. +ለገዦችና ለባለ ሥልጣኖች የሚገዙና የሚታዘዙ፥ ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጁ፥ ማንንም የማይሰድቡ፥ የማይከራከሩ፥ ገሮች፥ ለሰው ሁሉ የዋህነትን ሁሉ የሚያሳዩ እንዲሆኑ ኣሳስባቸው።,ወኢይትቈጥዑ ወኢይትገዐዙ አላ መሓርያነ ወየዋሃነ ይኩኑ ምስለ ኵሉ ሰብእ።,"They shouldn’t speak disrespectfully about anyone, but they should be peaceful, kind, and show complete courtesy toward everyone." +እኛ ደግሞ አስቀድመን የማናስተውል ነበርንና፤ የማንታዘዝ፥ የምንስት፥ ለምኞትና ለልዩ ልዩ ተድላ እንደ ባሪያዎች የምንገዛ፥ በክፋትና በምቀኝነት የምንኖር፥ የምንጣላ፥ እርስ በርሳችን የምንጠላላ ነበርን።,እስመ ንሕነሂ ትካት አበድነ ዘእንበለ አእምሮ ወክሕድነ ወስሕትነ ወተቀነይነ ለፍትወት ወለሐውዝ ዘዘ ዚኣሁ ወተለውነ እኩየ ወተቃንኦ ወአሕሠምነ ወጸላእነ ቢጸነ።,"We were once foolish, disobedient, deceived, and slaves to our desires and various pleasures too. We were spending our lives in evil behavior and jealousy. We were disgusting, and we hated other people." +ነገር ግን የመድኃኒታችን የእግዚአብሔር ቸርነትና ሰውን መውደዱ በተገለጠ ጊዜ፥,ወአመ አስተርአየ ምሕረቱ ለእግዚአብሔር መፍቀሬ ሰብእ መድኀኒነ።,"But “when God our savior’s kindness and love appeared," +እንደ ምሕረቱ መጠን ለአዲስ ልደት በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅዱስ በመታደስ አዳነን እንጂ፥ እኛ ስላደረግነው በጽድቅ ስለ ነበረው ሥራ አይደለም፤,አኮ በምግባረ ጽድቅነ ዳእሙ በምሕረቱ አድኀነነ በጥምቀተ ዳግም ልደት ወተሐድሶ በመንፈስ ቅዱስ።,"he saved us because of his mercy, not because of righteous things we had done. He did it through the washing of new birth and the renewing by the Holy Spirit," +-,ዘሶጠ ላዕሌነ በብዕሉ በእንተ ኢየሱስ ክርስቶስ መድኀኒነ።,which God poured out upon us generously through Jesus Christ our savior. +ያን መንፈስም፥ በጸጋው ጸድቀን በዘላለም ሕይወት ተስፋ ወራሾች እንድንሆን፥ በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በእኛ ላይ አትርፎ አፈሰሰው።,ከመ ንጽደቅ በጸጋሁ ወንረስ ተስፋ ሕይወት ዘለዓለም።,"So, since we have been made righteous by his grace, we can inherit the hope for eternal life.”" +ቃሉ የታመነ ነው። እግዚአብሔርንም የሚያምኑት በመልካም ሥራ በጥንቃቄ እንዲጸኑ፥ እነዚህን አስረግጠህ እንድትናገር እፈቅዳለሁ። ይህ መልካምና ለሰዎች የሚጠቅም ነው፤,እሙን ነገር ወበእንተዝ እፈቅድ አነሂ ታጽንዖሙ ከመ የኀልዩ ተራድኦ በኵሉ ምግባረ ሠናይ እለ ተአመኑ በእግዚአብሔር ዝኬ ሠናይ ዘይበቍዖ ለሰብእ።,"This saying is reliable. And I want you to insist on these things, so that those who have come to believe in God might give careful attention to doing good. These things are good and useful for everyone." +ነገር ግን ሞኝነት ካለው ምርመራና ከትውልዶች ታሪክ ከክርክርም ስለ ሕግም ከሚሆን ጠብ ራቅ፤ የማይጠቅሙና ከንቱዎች ናቸውና፤,ነገረ ጋዕዝ ወእበድ ዘይፈጥሩ ወመሐደምት ወወክሕ ተገኀሦሙ እስመ ከንቱ ውእቱ ወኢይበቍዕ።,"Avoid stupid controversies, genealogies, and fights about the Law, because they are useless and worthless." +-,ለመስተካሕድ ብእሲ እምከመ ምዕረ ወካዕበ ገሠጽኮ ወአበየ ኅድጎ።,"After a first and second warning, have nothing more to do with a person who causes conflict," +መለያየትን የሚያነሣ ሰው ጠማማ እንዲሆን በራሱም ላይ ፈርዶ ኀጢአትን እንዲያደርግ አውቀህ፥ አንድ ጊዜ ሁለት ጊዜም ከገሠጽኸው በኋላ እንዲህ ከሚመስል ሰው ራቅ።የግል ጉዳዮችና የመጨረሻ ሰላምታ,ወአምሮ ከመ ዐላዊ ውእቱ ዘከማሁ ያስሕት ወያጌጊ ወይረክብ ኵነኔ።ማኅተመ መልክእት,because you know that someone like this is twisted and sinful—so they condemn themselves. +አርጢሞንን ወይም ቲኪቆስን ወደ አንተ ስልክ፥ ወደ ኒቆጵልዮን ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤ በዚያ ልከርም ቈርጫለሁና።,ወእምከመ ፈነውክዎ ለአርጢሞን ኀቤከ አው ጢኪቆስ ፍጡነ ነዓ ኀቤየ ሀገረ ናቆጵል እስመ አጥባዕኩ እክርም ህየ።,"When I send Artemas or Tychicus to you, try to come to me in Nicopolis, because I’ve decided to spend the winter there." +ሕግ አዋቂውን ዜማስንና አጵሎስን ምንም እንዳይጎድልባቸው በጉዞአቸው ተግተህ እርዳ።,ለዜማስ ጸሓፌ ሀገር ወለአጵሎስ ጽሑቀ አክብሮሙ ኢይጸነሱ ምንተኒ።,Help Zenas the lawyer and Apollos on their journey with enthusiasm so that they won’t need anything. +ከወገናችንም ያሉት ደግሞ ፍሬ ቢሶች ሆነው እንዳይቀሩ፥ የግድ ስለሚያስፈልገው ነገር በመልካም ሥራ እንዲጸኑ ይማሩ።,ወእሊኣነሂ ይትመሀሩ ምግባረ ሠናየ በዘይቀውሙ ውስተ ዘይትፈቀድ ግብር ከመ ኢይኅጥኡ ፍሬ።,But our people should also learn to devote themselves to doing good in order to meet pressing needs so they aren’t unproductive. +ከእኔ ጋር ያሉት ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡልሃል። በእምነት ለሚወዱን ሰላምታ አቅርብልን። ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።,አምኁከ ኵሎሙ እለ ምስሌየ አምኅ ኵሎ ዘያፈቅረነ በሃይማኖት ጸጋሁ የሀሉ ምስለ ኵልክሙ አሜን።ተፈጸመት መልእክት ኀበ ቲቶ ወተጽሕፈት በሀገረ ናቆጵል ወተፈነወት ምስለ አርጣማ ረድኡ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,Everyone with me greets you; greet those who love us faithfully.Grace be with all of you. +ጳውሎስና ስልዋኖስ ጢሞቴዎስም፥ በእግዚአብሔር አብ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስም ወደምትሆን ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን፤ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስም ጸጋ ሰላምም ለእናንተ ይሁን።የተሰሎንቄ ሰዎች እምነትና ሕይወት,እምጳውሎስ ወስልዋኖስ ወጢሞቴዎስ ለቤተ ክርስቲያን ዘተሰሎንቄ ምእመናን በእግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰላም ለክሙ ወጸጋ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"From Paul, Silvanus, and Timothy.To the Thessalonians’ church that is in God the Father and the Lord Jesus Christ.Grace and peace to all of you.Thanksgiving to God" +-,ነአኵቶ ለእግዚአብሔር ዘልፈ በእንቲአክሙ ወንዜከረክሙ ወትረ በጸሎትነ።,We always thank God for all of you when we mention you constantly in our prayers. +በጸሎታችን ጊዜ ስለ እናንተ ስናሳስብ፥ የእምነታችሁን ሥራ የፍቅራችሁንም ድካም በጌታችንም በኢየሱስ ክርስቶስ ያለውን የተስፋችሁን መጽናት በአምላካችንና በአባታችን ፊት ሳናቋርጥ እያሰብን፥ እግዚአብሔርን ሁል ጊዜ በሁላችሁ ምክንያት እናመሰግናለን፤,ወንዜከር በቅድመ እግዚአብሔር አቡነ ግብረ ሃይማኖትክሙ ወጽንዐ ፍቅርክሙ ወትዕግሥተ ተስፋክሙ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"This is because we remember your work that comes from faith, your effort that comes from love, and your perseverance that comes from hope in our Lord Jesus Christ in the presence of our God and Father." +በእግዚአብሔር የምትወደዱ ወንድሞች ��ይ! እንደ ተመረጣችሁ አውቀናልና።,ወነአምር አኀዊነ ፍቁራን ዘከመ ኀረየክሙ እግዚአብሔር።,"Brothers and sisters, you are loved by God, and we know that he has chosen you." +ወንጌላችን በኀይልና በመንፈስ ቅዱስ በብዙ መረዳትም እንጂ በቃል ብቻ ወደ እናንተ አልመጣምና፤ በእናንተ ዘንድ ስለ እናንተ እንዴት እንደ ነበርን ታውቃላችሁ።,እስመ ኢኮነ ትምህርትነ ኀቤክሙ በነገር ባሕቲቱ ዓዲ በኀይልኒ ወበመንፈስ ቅዱስ ወበስኢል ምእመን ወአንትሙሂ ተአምሩ ዘከመ ኮነ በኀቤክሙ በእንቲኣክሙ።,"We know this because our good news didn’t come to you just in speech but also with power and the Holy Spirit and with deep conviction. You know as well as we do what kind of people we were when we were with you, which was for your sake." +ደግሞ እናንተ ቃሉን በብዙ መከራ ከመንፈስ ቅዱስ ደስታ ጋር ተቀብላችሁ፥ እኛንና ጌታን የምትመስሉ ሆናችሁ፤,ወናሁ ኪያነ ተመሰልክሙ ወተወከፍክሙ ቃለ እግዚአብሔር በብዙኅ ሕማም ምስለ ፍሥሓ በመንፈስ ቅዱስ።,You became imitators of us and of the Lord when you accepted the message that came from the Holy Spirit with joy in spite of great suffering. +ስለዚህም በመቄዶንያና በአካይያ ላሉት ምእመናን ሁሉ ምሳሌ ሆናችሁላቸው።,ወኮንክምዎሙ አርኣያ ለእለ አምኑ ኵሎሙ እለ በመቄዶንያ ወአካይያ።,As a result you became an example to all the believers in Macedonia and Achaia. +ከእናንተ ወጥቶ የጌታ ቃል በመቄዶንያና በአካይያ ብቻ አልተሰማምና፤ ነገር ግን ምንም እንድንናገር እስከማያስፈልግ ድረስ፥ በእግዚአብሔር ዘንድ የሚሆን እምነታችሁ በሁሉ ስፍራ ተወርቶአል።,እስመ እምኀቤክሙ ተምህሩ ቃለ እግዚእነ ወሰምዑ ወአኮ በመቄዶንያ ወአካይያ ባሕቲቱ ዓዲ በኵሉ በሐውርት ተሰምዐት ሃይማኖትክሙ በእግዚአብሔር ወኢንፈቅድ ንሕነ ምንተኒ ንንግር በእንቲኣክሙ።,"The message about the Lord rang out from you, not only in Macedonia and Achaia but in every place. The news about your faithfulness to God has spread so that we don’t even need to mention it." +-,ለሊሆሙ የአምሩ ዘከመ ቦእነ ኀቤክሙ ወዘከመ ተመየጥክሙ ኀበ እግዚአብሔር እምአምልኮ ጣዖት ከመ ትትቀነዩ ለአምላክ ሕያው ወጻድቅ።,"People tell us about what sort of welcome we had from you and how you turned to God from idols. As a result, you are serving the living and true God," +እነርሱ ራሳቸው ወደ እናንተ መግባታችን እንዴት እንደነበረ ስለ እኛ ይናገራሉና፤ ለሕያውና ለእውነተኛ አምላክም ታገለግሉ ዘንድ፥ ከሙታንም ያስነሣውን ልጁን እርሱንም ኢየሱስን ከሚመጣው ቍጣ የሚያድነንን ከሰማይ ትጠብቁ ዘንድ፥ ከጣዖቶች ወደ እግዚአብሔር እንዴት እንደተመለሳችሁ ይናገራሉ።,እንዘ ትሴፈውዎ ለወልዱ እምሰማያት ዘተንሥአ እሙታን ኢየሱስ ክርስቶስ ወውእቱ ያድኅነነ እመንሱት ዘይመጽእ።,"and you are waiting for his Son from heaven. His Son is Jesus, who is the one he raised from the dead and who is the one who will rescue us from the coming wrath." +ወንድሞች ሆይ! ራሳችሁ ወደ እናንተ መግባታችን ከንቱ እንዳልሆነ ታውቃላችሁ።,ለሊክሙ ተአምሩ አኀዊነ ዘከመ ገበርነ ለክሙ ወኢኮነ በከንቱ በዊኦትነ ኀቤክሙ።,"As you yourselves know, brothers and sisters, our visit with you wasn’t a waste of time." +ነገር ግን እንደምታውቁት በፊልጵስዩስ አስቀድመን መከራ ተቀብለን ተንገላትተንም፥ በብዙ ገድል የእግዚአብሔርን ወንጌል ለእናንተ እንናገር ዘንድ በአምላካችን ደፈርን።,ዳእሙ ሐመምነ ወተጽእልነ ዘከመ ተአምሩ በፊልጵስዩስ ወአሜሃ ነገርናክሙ በብዙኅ ጻማ ትምህርተ ክርስቶስ በሞገሱ ለአምላክነ።,"On the contrary, we had the courage through God to speak God’s good news in spite of a lot of opposition, although we had already suffered and were publicly insulted in Philippi, as you know." +ልመናችን ከስሕተት ወይም ከርኵሰት ወይም ከተንኰል አልነበረምና፤,እስመ ኢኮነ ትምህርትነ ዘስሒት ወኢ ዘርኵስ ወኢኮነ ዘጽልሑት።,"Our appeal isn’t based on false information, the wrong motives, or deception." +ነገር ግን ወንጌልን አደራ ይሰጠን ዘንድ እግዚአብሔር የታመንን ሆነን እንዳገኘን መጠን፥ እንዲሁ እንናገራለን፤ ልባችንን የሚመረምር እግዚአብሔርን እንጂ ሰውን ደስ እንደምናሰኝ አይደለም።,ዳእሙ በዘአመከረነ እግዚአብሔር ወተአመነነ በትምህርተ ወንጌሉ ከማሁ ንነግር ወአኮ ከመ ዘለሰብእ ያደሉ ዘእንበለ ለእግዚአብሔር ዘአመከረነ ልበነ።,"Rather, we have been examined and approved by God to be trusted with the good news, and that’s exactly how we speak. We aren’t trying to please people, but we are trying to please God, who continues to examine our hearts." +እንደምታውቁ፥ እያቈላመጥን ከቶ አልተናገርንም፤ እግዚአብሔርም እንደሚመሰክር እያመካኘን በመጐምጀት አልሠራንም፤,ወእምአመ ኮነ ኢየዋህናክሙ በቃል በከመ ተአምሩ ወኢተዐገልናክሙ በምክንያት ስምዕነ እግዚአብሔር በዝንቱ።,"As you know, we never used flattery, and God is our witness that we didn’t have greedy motives." +የክርስቶስም ሐዋርያት እንደ መሆናችን ልንከብድባችሁ ስንችል፥ ከእናንተ ቢሆን ወይም ከሌሎች ክብርን ከሰው አልፈለግንም።,ወኢንፈቅድ ያድሉ ለነ ሰብእ ኢአንትሙ ወኢባዕድ እንዘ ንክል አክብዶ ከመ ሐዋርያተ ክርስቶስ።,We didn’t ask for special treatment from people—not from you or from others— +ነገር ግን ሞግዚት የራስዋን ልጆች እንደምትከባከብ፥ በመካከላችሁ የዋሆች ሆንን፤,ዳእሙ ኮነ ከመ ሕፃናት በማእከሌክሙ ወከመ ሐፃኒት እንተ ተሐዝል ደቂቃ።,"although we could have thrown our weight around as Christ’s apostles. Instead, we were gentle with you like a nursing mother caring for her own children." +እንዲሁም እያፈቀርናችሁ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለማካፈል ብቻ ሳይሆን የገዛ ነፍሳችንን ደግሞ እናካፍላችሁ ዘንድ በጎ ፈቃዳችን ነበረ፤ ለእኛ የተወደዳችሁ ሆናችሁ ነበርና።,ከማሁ ንሕነኒ ናፈቅረክሙ ወንጽሕቅ ለክሙ ከመ ንመጡክሙ ወአኮ ባሕቲቶ ወንጌለ እግዚአብሔር ዓዲ ነፍሰነሂ እስመ ፍቁራነ ኮንክሙነ።,We were glad to share not only God’s good news with you but also our very lives because we cared for you so much. +ወንድሞች ሆይ! ድካማችንና ጥረታችን ትዝ ይላችኋል፤ ከእናንተ በአንዱ ስንኳ እንዳንከብድበት ሌሊትና ቀን እየሠራን፥ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለእናንተ ሰበክን።,ወተዘከሩ አኀዊነ ጻማነ ወስራሐነ መዓልተ ወሌሊተ ኮነ ንትጌበር ከመ ኢናክብድ ላዕለ አሐዱሂ እምውስቴትክሙ።,"You remember, brothers and sisters, our efforts and hard work. We preached God’s good news to you, while we worked night and day so we wouldn’t be a burden on any of you." +በእናንተ በምታምኑ ዘንድ እንዴት ባለ ቅድስናና ጽድቅ ነቀፋም በሌለበት ኑሮ እንደ ሄድን፥ እናንተና እግዚአብሔር ምስክሮች ናችሁ፤,ወለሊክሙ ሰማዕትነ ወእግዚአብሔር ዘከመ ሰበክነ ለክሙ ትምህርተ ወንጌሉ ለእግዚአብሔር በጽድቅ ወበርትዕ ወበንጽሕ በኀበ ኵሎሙ እለ የአምኑ።,"You and God are witnesses of how holy, just, and blameless we were toward you believers." +-,ዘከመ ተአምሩ ለለ አሐዱ አሐዱ እምውስቴትክሙ ከመ አብ ለወልዱ ናስተበቍዐክሙ ወንናዝዘክሙ።,"Likewise, you know how we treated each of you like a father treats his own children." +ወደ መንግሥቱ ወደ ክብሩም ለጠራችሁ ለእግዚአብሔር እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እየመከርንና እያጸናን እየመሰከርንላችሁም፥ አባት ለልጆቹ እንደሚሆን ለእያንዳንዳችሁ እንደ ሆንን ታውቃላችሁና።,ወናሰምዕ ለክሙ ከመ ትሑሩ ወትሩጹ በዘይደልወክሙ ለኀበ እግዚአብሔር ዘጸውዐክሙ ውስተ መንግሥተ ስብሐቲሁ።በእንተ አኰቴተ እግዚአብሔር,"We appealed to you, encouraged you, and pleaded with you to live lives worthy of the God who is calling you into his own kingdom and glory.How the Thessalonians received God’s message" +ስለዚህም የመልእክትን ቃል እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ከእኛ በተቀበላችሁ ጊዜ፥ በእውነት እንዳለ በእናንተ በምታምኑ ደግሞ እንደሚሠራ እንደ እግዚአ��ሔር ቃል እንጂ እንደ ሰው ቃል አድርጋችሁ ስላልተቀበላችሁት፥ እኛ ደግሞ እግዚአብሔርን ሳናቋርጥ እናመሰግናለን።,በእንተዝ ንሕነሂ ዘልፈ ነአኵቶ ለእግዚአብሔር እስመ ተወከፍክሙ ቃለ ትእዛዙ ለእግዚአብሔር ወአኮ ቃለ ዜና ሰብእ አላ አማን ከማሁ ቃለ እግዚአብሔር ወይረድአክሙሂ በገቢር ለእለ ተአመንክሙ።,"We also thank God constantly for this: when you accepted God’s word that you heard from us, you welcomed it for what it truly is. Instead of accepting it as a human message, you accepted it as God’s message, and it continues to work in you who are believers." +እናንተ ወንድሞች ሆይ! በይሁዳ የሚኖሩትን በክርስቶስ ኢየሱስ ያሉትን የእግዚአብሔርን ማኅበሮች የምትመስሉ ሆናችኋልና፤ እነርሱ ከአይሁድ መከራ እንደ ተቀበሉ፥ እናንተ ደግሞ ያንን መከራ ከአገራችሁ ሰዎች ተቀብላችኋልና።,ወአንትሙ አኀዊነ ተመሰልክሙ በቤተ ክርስቲያኑ ለእግዚአብሔር እለ በይሁዳ ምእመናን በኢየሱስ ክርስቶስ እስመ ሐመምክሙ አንትሙሂ እምሕዝብክሙ በከመ ሐሙ እሙንቱሂ እምአይሁድ።,"Brothers and sisters, you became imitators of the churches of God in Judea, which are in Christ Jesus. This was because you also suffered the same things from your own people as they did from the Jews." +እነዚያም ጌታን ኢየሱስን ደግሞ ገደሉ፤ ነቢያትንም እኛንም አሳደዱ፤ እግዚአብሔርንም ደስ አያሰኙም፤ ሰዎችንም ሁሉ ይቃወማሉ፤,እለ ቀተልዎ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወለነቢያትሂ እለ እምውስቴቶሙ ሰደድዎሙ ወኪያነሂ ወኢያሠምርዎ ለእግዚአብሔር ወይትቃረኑ ምስለ ኵሉ ሰብእ።,"They killed both the Lord Jesus and the prophets and drove us out. They don’t please God, and they are hostile to the entire human race" +ሁልጊዜ ኀጢአታቸውን ይፈጽሙ ዘንድ አሕዛብ እንዲድኑ እንዳንናገራቸው ይከለክሉናልና። ነገር ግን ቍጣው ወደ እነርሱ ፈጽሞ ደርሶአል።ጳውሎስ የተሰሎንቄን ቤተ ክርስቲያን እንደገና ለመጎብኘት የነበረው ምኞት,ወይከልኡነ ኢንንግር ለአሕዛብ በዘየሐይዉ ከመ ይትፈጸሞሙ ኀጢአቶሙ ለዝሉፉ ወናሁ በጽሖሙ መቅሠፍቶሙ ዘለዓለም።በእንተ አዘክሮተ ፍቅር,when they try to stop us from speaking to the Gentiles so they can be saved. Their sins are constantly pushing the limit. God’s wrath has caught up with them in the end.Paul’s desire to visit +እኛ ግን ወንድሞች ሆይ! በልብ ያይደለ ፊት ለፊት ለጥቂት ጊዜ አጥተናችሁ፥ በብዙ ናፍቆት ፊታችሁን ለማየት እጅግ ሞከርን፤,ወንሕነሰ አኀዊነ ከመ ዕጓለ ማውታ ኮነ እምኔክሙ በዝ መዋዕል ለገጽ ዳእሙ ወአኮሰ እምልብ ወፈድፋደ ጽሕቅነ ንርአይ ገጸክሙ።,"Brothers and sisters, we were separated from you for a while physically but not in our hearts. We made every effort in our desire to see you again face-to-face." +ወደ እናንተ ልንመጣ ወደን ነበርና፤ እኔ ጳውሎስም አንድና ሁለት ጊዜ፥ ሰይጣን ግን አዘገየን።,ወብዙኀ ፈቀድኩ እምጻእ ኀቤክሙ ለልየ ጳውሎስ ምዕረ ወካዕበ ወአዕቀፈኒ ሰይጣን።,"We wanted to come to you—I, Paul, tried over and over again—and Satan stopped us." +ተስፋችን ወይስ ደስታችን ወይስ የትምክህታችን አክሊል ማን ነው? በጌታችን በኢየሱስ ፊት በመምጣቱ እናንተ አይደላችሁምን?,መኑ ተስፋነ ወፍሥሓነ ወአክሊለ ምክሕነ አኮኑ አንትሙ በቅድመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በምጽአቱ።,"What is our hope, joy, or crown that we can brag about in front of our Lord Jesus when he comes? Isn’t it all of you?" +እናንተ ክብራችን ደስታችንም ናችሁና።,እስመ አንትሙ ክብርነ ወፍሥሓነ።,You are our glory and joy! +ስለዚህ ወደ ፊት እንታገሥ ዘንድ ባልተቻለን ጊዜ፥ በአቴና ብቻችንን ልንቀር በጎ ፈቃዳችን ሆነ።,ወስኢነነ ተዐግሦ አብደርነ ንንበር አቴና አሐተኔ ባሕቲተነ።,"So when we couldn’t stand it any longer, we thought it was a good idea to stay on in Athens by ourselves," +ስለ እምነታችሁም እንዲያጸናችሁና እንዲመክራችሁ ወንድማችንን የእግዚአብሔርንም አገልጋይ ከእኛ ጋርም አብሮ በክርስቶስ ወንጌል የሚሠራውን ጢሞቴዎስን ላክነው፤,ወፈነውናሁ ለጢሞቴዎስ እኁነ ላእከ እግዚአብሔር ወረድኤትነ በትምህርተ ክርስቶስ ከመ ያጽንዕክሙ ወያስተብቍዕክሙ በእንተ ሃይማኖትክሙ።,"and we sent you Timothy, who is our brother and God’s coworker in the good news about Christ. We sent him to strengthen and encourage you in your faithfulness." +በዚህ መከራ ማንም እንዳይናወጥ፥ ለዚህ እንደ ተመረጥን ራሳችሁ ታውቃላችሁና።,ከመ ኢታንቀልቅሉ ወኢይቅብጽ አሐዱሂ እምውስቴትክሙ በዛቲ ሕማምክሙ ተአምሩ ለሊክሙ ከመ ዝንቱ ዳእሙ ይጸንሐነ።,We didn’t want any of you to be shaken by these problems. You know very well that we were meant to go through this. +በእውነት ከእናንተ ጋር ሳለን፥ መከራ እንቀበል ዘንድ እንዳለን አስቀድመን እንነግራችሁ ነበር፤ እንዲሁም ደግሞ ሆነ፤ ይህንም ታውቃላችሁ።,ወአመ ሀሎኩ ኀቤክሙ ዘንተ ክመ አቅደምኩ ወነገርኩክሙ ከመ ሀለወነ ንሕምም ወይሣቅዩነ ወበከመ አመርናክሙ ኮነ ውእቱ።,"In fact, when we were with you, we kept on predicting that we were going to face problems exactly like what happened, as you know." +ስለዚህ እኔ ደግሞ ወደ ፊት እታገሥ ዘንድ ባልተቻለኝ ጊዜ “ፈታኝ ምናልባት ፈትኖአቸዋል፤ ድካማችንም ከንቱ ሆኖአል፤” ብዬ እምነታችሁን ለማወቅ ላክሁ።,ወበእንተዝ አነሂ ስኢንየ ተዐግሦ ፈነውኩ ጢሞቴዎስሃ ከመ አእምር ሃይማኖተክሙ እመቦ ከመ አመከረክሙ ዘያሜክር ወለከንቱ ይከውን ጻማነ ዘበእንቲኣክሙ።,That’s why I sent Timothy to find out about your faithfulness when I couldn’t stand it anymore. I was worried that the tempter might have tempted you so that our work would have been a waste of time. +አሁን ግን ጢሞቴዎስ ከእናንተ ዘንድ ወደ እኛ መጥቶ ስለ እምነታችሁና ስለ ፍቅራችሁ የምሥራች ብሎ በነገረን ጊዜ፥ እኛም እናያችሁ ዘንድ እንደምንናፍቅ ታዩን ዘንድ እየናፈቃችሁ ሁልጊዜ በመልካም እንደምታስቡን በነገረን ጊዜ፥,ወይእዜሰ እምአመ በጽሐ ጢሞቴዎስ ኀቤነ እምኀቤክሙ ወዜነወነ ሃይማኖተክሙ ወተፋቅሮተክሙ ወከመሂ ትዜከሩነ በሠናይ ዘልፈ ወትፈትዉ ትርአዩነ በከመ ንፈቱ ንሕነሂ ርእዮተክሙ።,Now Timothy has returned to us from you and has given us good news about your faithfulness and love! He says that you always have good memories about us and that you want to see us as much as we want to see you. +ስለዚህ ወንድሞች ሆይ! በእምነታችሁ በኩል በችግራችንና በመከራችን ሁሉ ስለ እናንተ ተጽናናን፤,በእንተዝ ተፈሣሕነ አኀዊነ በእንተ ኵሉ ሕማምነ ወምንዳቤነ ዘበእንተ ሃይማኖትክሙ።,"Because of this, brothers and sisters, we were encouraged in all our distress and trouble through your faithfulness." +እናንተ በጌታ ጸንታችሁ ብትቆሙ፥ አሁን በሕይወት እንኖራለንና።,እስመ ይእዜ ነሐዩ እምከመ አንትሙ ቆምክሙ በእግዚእነ።,For now we are alive if you are standing your ground in the Lord. +-,አየ አኰቴተ ንክል ዐስዮቶ ለእግዚአብሔር ህየንተ ኵሉ ፍሥሓነ ዘተፈሣሕነ በእንቲኣክሙ ዘእንበለ ከመ ንጸሊ ኀበ አምላክነ መዐልተ ወሌሊተ።,"How can we thank God enough for you, given all the joy we have because of you before our God?" +ፊታችሁን ልናይ በእምነታችሁም የጎደለውን ልንሞላበት ሌሊትና ቀን ከመጠን ይልቅ እየጸለይን በአምላካችን ፊት ከእናንተ የተነሣ ስለምንደሰተው ደስታ ሁሉ ለእግዚአብሔር በእናንተ ምክንያት ምን ያህል ምስጋና እናስረክብ ዘንድ እንችላለን?,ወፈድፋደሰ ንጼሊ ከመ ንርአይ ገጸክሙ ወይትፈጸም ሕጸጸ ሃይማኖትክሙ።,"Night and day, we pray more than ever to see all of you in person and to complete whatever you still need for your faith." +አምላካችንና አባታችን ራሱ ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ እናንተ መንገዳችንን ያቅና፤,ወእግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ያርትዕ ፍኖተነ ኀቤክሙ።,Now may our God and Father himself and our Lord Jesus guide us on our way back to you. +-,ወለክሙሂ ያብዝኅ እግዚእነ ወያፈደፍድ ተፋቅሮተክሙ በ��ይናቲክሙ ወምስለ ኵሉ ለለ አሐዱ አሐዱ በከመ ንሕነ ናፈቅረክሙ ለክሙ።,May the Lord cause you to increase and enrich your love for each other and for everyone in the same way as we also love you. +ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅዱሳኑ ሁሉ ጋር ሲመጣ፥ በአምላካችንና በአባታችን ፊት በቅድስና ነቀፋ የሌለበት አድርጎ ልባችሁን ያጸና ዘንድ፥ እኛ ደግሞ ለእናንተ እንደምንሆን ጌታ እርስ በእርሳችሁ ያላችሁን ለሁሉም የሚሆን ፍቅራችሁን ያብዛ፤ ይጨምርም።,ወይጽናዕ ልብክሙ በንጽሕ ወበቅድሳት ለቅድመ እግዚአብሔር አቡነ አመ ምጽአተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስለ ኵሎሙ ቅዱሳን።,"May the love cause your hearts to be strengthened, to be blameless in holiness before our God and Father when our Lord Jesus comes with all his people. Amen." +እንግዲህ በቀረውስ ወንድሞች ሆይ! ልትመላለሱ እግዚአብሔርንም ደስ ልታሰኙ እንዴት እንደሚገባችሁ ከእኛ ዘንድ እንደ ተቀበላችሁ፥ እናንተ ደግሞ እንደምትመላለሱ፥ ከፊት ይልቅ ትበዙ ዘንድ በጌታ በኢየሱስ እንለምናችኋለን፤ እንመክራችሁማለን።,ወይእዜኒ አኀዊነ ንነግረክሙ ወናስተበቍዐክሙ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ተአዘዝክሙ በኀቤነ በዘይደሉ ከመ ትሑሩ ወታሥምርዎ ለእግዚአብሔር በከመ ሖርክሙ ዓዲ ከመ ታብዝኁ ወታፈድፍዱ በዝንቱ።,"So then, brothers and sisters, we ask and encourage you in the Lord Jesus to keep living the way you already are and even do better in how you live and please God—just as you learned from us." +በጌታ በኢየሱስ የትኛውን ትእዛዝ እንደ ሰጠናችሁ ታውቃላችሁና።,ወተአምሩ ዘከመ አዘዝናክሙ በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,You know the instructions we gave you through the Lord Jesus. +ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም መቀደሳችሁ ነውና፤,እስመ ዝ ውእቱ ትእዛዙ ለእግዚአብሔር ወፈቃዱ ተቀድሶትክሙ ውእቱ ወከመ ትትዐቀቡ ወትርኀቁ እምዝሙት።,God’s will is that your lives are dedicated to him. This means that you stay away from sexual immorality +-,ወያእምር ኵሉ ለለ አሐዱ ንዋዮ ወያጥርዮ በቅድሳት ወክብር።,and learn how to control your own body in a pure and respectable way. +ከዝሙት እንድትርቁ፥ እግዚአብሔርን እንደማያውቁ አሕዛብ በፍትወት ምኞት አይደለም እንጂ፤ ከእናንተ እያንዳንዱ የራሱን ዕቃ በቅድስናና በክብር ያገኝ ዘንድ እንዲያውቅ፤,ወኢትትመንሰዉ በፍትወት ከመ አረሚ እለ ኢየአምርዎ ለእግዚአብሔር።,Don’t be controlled by your sexual urges like the Gentiles who don’t know God. +አስቀድመን ደግሞ እንዳልናችሁና እንደ መሰከርንላችሁ፥ ጌታ ስለዚህ ነገር ሁሉ የሚበቀል ነውና፥ ማንም በዚህ ነገር አይተላለፍ፤ ወንድሙንም አያታልል።,ወኢትትኀበሉ ትግበሩ ዘንተ ወኢትትዐበዩ ወኢትትዐገሉ ቢጸክሙ በኵሉ እስመ መስተበቅል እግዚአብሔር በእንተ ዝንቱ ኵሉ በከመ አቅደምኩ ነጊሮተክሙ ወአስማዕኩ ለክሙ።,"No one should mistreat or take advantage of their brother or sister in this issue. The Lord punishes people for all these things, as we told you before and sternly warned you." +ለርኵሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና።,እስመ ኢጸውዐነ እግዚአብሔር ለርኵስ ዘእንበለ ለቅድሳት።,God didn’t call us to be immoral but to be dedicated to him. +እንግዲህ የማይቀበል ሰውን ያልተቀበለ አይደለም፤ መንፈስ ቅዱስን በእናንተ እንዲኖር የሰጠውን እግዚአብሔርን ነው እንጂ።,ወይእዜኒ ዘክሕደሰ ለያእምር ከመ አኮ ለሰብእ ዘይክሕድ ዘእንበለ ለእግዚአብሔር ዘወሀበክሙ መንፈሰ ቅዱሰ።,"Therefore, whoever rejects these instructions isn’t rejecting a human authority. They are rejecting God, who gives his Holy Spirit to you." +እናንተ ራሳችሁ እርስ በርሳችሁ ልትዋደዱ በእግዚአብሔር ተምራችኋልና፥ ስለ ወንድማማች መዋደድ ማንም ይጽፍላችሁ ዘንድ አያስፈልጋችሁም፤,ወበእንተሰ አፍቅሮ ቢጽክሙ ኢትፈቅዱ ንጽሐፍ ለክሙ ለሊክሙ ምሁራን በኀበ እግዚአብሔር ከመ ትትፋቀሩ በበይናቲክሙ።,You don’t need us to write about loving your brothers and sisters because God has already taught you to love each other. +-,ወከማሁ ትግበሩ ዓዲ ምስለ ኵሎሙ አኀዊነ እለ በኵሉ መቄዶንያ ወናስተበቍዐክሙ አኀዊነ ትብዝኁ ወትፈድፍዱ።,"In fact, you are doing loving deeds for all the brothers and sisters throughout Macedonia. Now we encourage you, brothers and sisters, to do so even more." +,ከመ ትኩኑ የዋሃነ ወትትገበሩ ተግባረክሙ ወትትቀነዩ በእደዊክሙ ዘከመ አዘዝናክሙ።,"Aim to live quietly, mind your own business, and earn your own living, just as I told you." +እንዲሁ በመቄዶንያ ሁሉ ላሉት ወንድሞች ሁሉ ታደርጋላችሁና። ነገ ግን ወንድሞች ሆይ!ከፊት ይልቅ ልትበዙ፥ በጸጥታም ትኖሩ ዘንድ ልትቀኑ፥ የራሳችሁንም ጉዳይ ልትጠነቅቁ፥ እንዳዘዝናችሁም በውጭ ባሉት ዘንድ በአገባብ እንድትመላለሱ፥ አንዳችም እንዳያስፈልጋችሁ በእጃችሁ ልትሠሩ እንለምናችኋለን።የጌታችን ዳግመኛ መምጣት,ከመ ትሑሩ በኂሩት በቅድመ እለ አፍኣ ወኢትጽሐቁ ወኢኀበ መኑሂ።በእንተ ሥርዐተ ኀዘን,"That way you’ll behave appropriately toward outsiders, and you won’t be in need.Believers who have died" +ነገር ግን ወንድሞች ሆይ!ተስፋ እንደሌላቸው እንደ ሌሎች ደግሞ እንዳታዝኑ፥ አንቀላፍተው ስላሉቱ ታውቁ ዘንድ እንወዳለን።,ወንፈቅድ ታእምሩ አኀዊነ በእንተ እለ ኖሙ ከመ ኢይደሉ ትተክዙ በላዕሌሆሙ ከመ ኵሉ ሰብእ እለ ቅቡጻን ተስፋሆሙ።,"Brothers and sisters, we want you to know about people who have died so that you won’t mourn like others who don’t have any hope." +ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና።,ወእምከመሰ ንትአመን ከመ ሞተ ክርስቶስ ወተንሥአ ከማሁ ያነሥኦሙ እግዚአብሔር ለምዉታን በኢየሱስ ወያመጽኦሙ ምስሌሁ።,"Since we believe that Jesus died and rose, so we also believe that God will bring with him those who have died in Jesus." +በጌታ ቃል የምንላችሁ ይህ ነውና፤ እኛ ሕያዋን ሆነን ጌታ እስኪመጣ ድረስ የምንቀር ያንቀላፉቱን አንቀድምም፤,ወዘንተ ንነግረክሙ በቃለ እግዚአብሔር ንሕነ ሕያዋን እለ ንተርፍ አመ ምጽአተ እግዚእነ ኢንበጽሖሙ ለምዉታን።,What we are saying is a message from the Lord: we who are alive and still around at the Lord’s coming definitely won’t go ahead of those who have died. +ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፤ ክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ፤,እስመ ይወርድ እግዚእነ እምሰማይ በትእዛዝ ወበቃለ ሊቀ መላእክት ወንፍሐተ ቀርን ዘእግዚአብሔር ወይትነሥኡ ምዉታን መቅድመ እለ ሞቱ በሃይማኖተ ክርስቶስ ።,"This is because the Lord himself will come down from heaven with the signal of a shout by the head angel and a blast on God’s trumpet. First, those who are dead in Christ will rise." +ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው ታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን።,ወእምዝ ንሕነ ሕያዋን እለ ንተርፍ ንትመሠጥ በደመና ምስሌሆሙ ኅቡረ ከመ ንትቀበሎ ለእግዚእነ ውስተ አየር ወንሄሉ እንከ ዘልፈ ኀበ እግዚእነ።,"Then, we who are living and still around will be taken up together with them in the clouds to meet with the Lord in the air. That way we will always be with the Lord." +ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ።,ወይእዜኒ መሀሩ ቢጸክሙ ዘንተ ነገረ።,So encourage each other with these words. +ወንድሞች ሆይ! ለ ዘመናትና ስለ ወራት ምንም እንዲጻፍላችሁ አያስፈልጋችሁም፤,ወበእንተሰ ዕድሜሁ ወዕለቱ ወጊዜሁ አኀዊነ ኢትፈቅዱ ንጽሐፍ ለክሙ።,"We don’t need to write to you about the timing and dates, brothers and sisters." +የጌታ ቀን ሌባ በሌሊት እንደሚመጣ እንዲሁ ይመጣ ዘንድ ራሳችሁ አጥብቃችሁ አውቃችኋልና።,ለሊክሙ ተአምሩ ጥዩቀ ከመ ዕለተ እግዚእነ ትመጽእ ከመ ምጽአተ ሰራቂ ሌሊተ ከማሁ ይከውን ም���አቱ።,You know very well that the day of the Lord is going to come like a thief in the night. +ሰላምና ደኅንነት ነው ሲሉ ያን ጊዜ ምጥ እርጕዝን እንደሚይዛት ጥፋት በድንገት ይመጣባቸዋል፤ከቶም አያመልጡም።,አመ ይብሉ እለ ይክሕዱ ኪያሁ ከመ ውስተ ዳኅን ወሰላም እሙንቱ ወህየ ግብተ ይመጽኦሙ ተሠርዎ ከመ ፅንስት እንተ ይመጽኣ ማሕምም ወኢይክሉ አምስጦ።,"When they are saying, “There is peace and security,” at that time sudden destruction will attack them, like labor pains start with a pregnant woman, and they definitely won’t escape." +እናንተ ግን ወንድሞች ሆይ! ቀኑ እንደ ሌባ ይደርስባችሁ ዘንድ በጨለማ አይደላችሁም፤,ወአንትሙሰ አኀዊነ ኢሀለውክሙ ውስተ ጽልመት ከመ ይርከብክሙ ውእቱ ዕለት ከመ ሰራቂ።,"But you aren’t in darkness, brothers and sisters, so the day won’t catch you by surprise like a thief." +ሁላችሁ የብርሃን ልጆች የቀንም ልጆች ናችሁና፤ እኛ ከሌሊት ወይም ከጨለማ አይደለንም።,እስመ ኵልክሙ ውሉደ ብርሃን አንትሙ ወውሉደ መዓልት ወኢኮንክሙ ውሉደ ሌሊት ወኢውሉደ ጽልመት።,All of you are children of light and children of the day. We don’t belong to night or darkness. +እንግዲያስ እንንቃ በመጠንም እንኑር እንጂ እንደ ሌሎች አናንቀላፋ።,ወኢንኑም እንከ ከመ እልኩ አላ ንንቃህ በኅሊናነ ወንትጋህ ወንጥበብ።,"So then, let’s not sleep like the others, but let’s stay awake and stay sober." +የሚያንቀላፉ በሌሊት ያንቀላፋሉና፤ የሚሰክሩም በሌሊት ይሰክራሉና፤,እስመ እለ ይነውሙ ሌሊተ ይነውሙ ወእለሂ ይሰክሩ ሌሊተ ይሰክሩ።,"People who sleep sleep at night, and people who get drunk get drunk at night." +እኛ ግን ከቀን ስለ ሆንን፥ የእምነትንና የፍቅርን ጥሩር የመዳንንም ተስፋ እንደ ራስ ቁር እየለበስን በመጠን እንኑር፤,ወንሕነሰ እንዘ ውሉደ መዓልት ንሕነ ንንቃሕ ወንልበስ ልብሰ ኀጺን ዘሃይማኖት ወዘተፋቅሮ ወንትቀጸል ጌራ ተስፋ መድኀኒት።,"Since we belong to the day, let’s stay sober, wearing faithfulness and love as a piece of armor that protects our body and the hope of salvation as a helmet." +እግዚአብሔር ለቍጣ አልመረጠንምና፤ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መዳንን ለማግኘት ነው እንጂ።,እስመ ኢረሰየነ እግዚአብሔር ለመንሱት ዘእንበለ ለሕይወት ወለመድኀኒት በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ፤,God didn’t intend for us to suffer his wrath but rather to possess salvation through our Lord Jesus Christ. +የምንነቃም ብንሆን፥ የምናንቀላፋም ብንሆን፥ ከእርሱ ጋር አብረን በሕይወት እንኖር ዘንድ ስለ እኛ ሞተ።,ዘሞተ ለነ ቤዛነ እመኒ ንቁሃን ንሕነ ወእመኒ ንዉማን ምስሌሁ ነሐዩ ኵልነ።በእንተ ፍጻሜ ሰላም ወናዝዞ,"Jesus died for us so that, whether we are awake or asleep, we will live together with him." +ስለዚህ እናንተ ደግሞ እንደምታደርጉ፥ እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ፤ አንዱም አንዱም ሌላውን ያንጸው።,ወይእዜኒ አስተፍሥሑ ቢጸክሙ በእንተዝ ወይሕንጽ አሐዱ አሐዱ ካልኦ ዘከመ ትገብሩ ዓዲ።,"So continue encouraging each other and building each other up, just like you are doing already.Final instructions and blessing" +-,ወናስተበቍዐክሙ አኀዊነ ዑቅዎሙ ለእለ ይጻምዉ በውስቴትክሙ ወለእለ ይቀውሙ ለክሙ በእንተ እግዚእነ ወይሜህሩክሙ።,"Brothers and sisters, we ask you to respect those who are working with you, leading you, and instructing you." +ወንድሞች ሆይ! በመካከላችሁ የሚደክሙትን በጌታም የሚገዙአችሁን የሚገሥጹአችሁንም ታውቁ ዘንድ፥ ስለ ሥራቸውም በፍቅር ከመጠን ይልቅ ታከብሩአቸው ዘንድ እንለምናችኋለን። እርስ በርሳችሁ በሰላም ሁኑ።,አክብርዎሙ ፈድፋደ ወአፍቅርዎሙ በእንተ ምግባሮሙ ወተአምኅዎሙ።,Think of them highly with love because of their work. Live in peace with each other. +ወንድሞች ሆይ! እንመክራችኋለን፤ ያለ ሥርዐት የሚሄዱትን ገሥጹአቸው፤ ድፍረት የሌላቸውን አጽኑአቸው፤ ለደካሞች ትጉላቸው፤ ሰውን ሁሉ ታገሡ።,ወናስተቍዐክሙ አኀዊነ ገሥጽዎሙ ለዝሉፋ��� ናዝዝዎሙ ለኅዙናን ጹርዎሙ ለድኩማን ወተዐገሡ ላዕለ ኵሉ።,"Brothers and sisters, we urge you to warn those who are disorderly. Comfort the discouraged. Help the weak. Be patient with everyone." +ማንም ለሌላው በክፉ ፈንታ ክፉ እንዳይመልስ ተጠንቀቁ፤ ነገር ግን ሁልጊዜ እርስ በርሳችሁ ለሁሉም መልካሙን ለማድረግ ትጉ።,ዑቁ ኢትግበሩ እኩየ ህየንተ እኪት አላ ተባደሩ ዘልፈ ለሠናይ በበይናቲክሙ ወለኵሉሂ።,"Make sure no one repays a wrong with a wrong, but always pursue the good for each other and everyone else." +ሁልጊዜ ደስ ይበላችሁ፤,ተፈሥሑ በኵሉ ጊዜ ወጸልዩ ወትረ።,Rejoice always. +-,አእኵትዎ ለእግዚአብሔር አብ በእንተ ኵሉ ግብር።,Pray continually. +ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ፤ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ እናንተ ነውና።,እስመ ዝ ውእቱ ፈቃዱ ለእግዚአብሔር እምውስቴትክሙ በኢየሱስ ክርስቶስ።,Give thanks in every situation because this is God’s will for you in Christ Jesus. +መንፈስን አታጥፉ፤,መንፈሰ ኢታጥፍኡ።,Don’t suppress the Spirit. +-,ወተነብዮ ኢትመንኑ።,"Don’t brush off Spirit-inspired messages," +ትንቢትን አትናቁ፤ ሁሉን ፈትኑ መልካሙንም ያዙ፤,ወኵሎ አመክሩ ወዘሠናይ አጽንዑ።,but examine everything carefully and hang on to what is good. +ከማናቸውም ዐይነት ክፉ ነገር ራቁ።,ወተገኀሡ እምኵሉ ምግባር እኩይ።,Avoid every kind of evil. +የሰላምም አምላክ ራሱ ሁለንተናችሁን ይቀድስ፤ መንፈሳችሁም ነፍሳችሁም ሥጋችሁም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመጣ ጊዜ ያለ ነቀፋ ፈጽመው ይጠበቁ።,ወእግዚአብሔር አምላከ ሰላም ይቀድስክሙ ፍጹመ ወያጥዒክሙ ነፍሰክሙ ወመንፈሰክሙ ወሥጋክሙ በንጽሕ እስከ ምጽአተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"Now, may the God of peace himself cause you to be completely dedicated to him; and may your spirit, soul, and body be kept intact and blameless at our Lord Jesus Christ’s coming." +የሚጠራችሁ የታመነ ነው፤ እርሱም ደግሞ ያደርገዋል።,ወዘጸውዐክሙ ጻድቅ ውእቱ ይግበር ለክሙ ዘንተ።,The one who is calling you is faithful and will do this.Final greeting +ወንድሞች ሆይ! ስለ እኛ ጸልዩ።,ኦ አኀዊነ ጸልዩ ለነ።,"Brothers and sisters, pray for us." +ከወንድሞች ሁሉ ጋር በተቀደሰ አሳሳም ሰላምታ ተሰጣጡ።,አምኁ ኵሎ አኀዊነ በአምኃ ቅድሳት ወተአምኁ በበይናቲክሙ።,Greet all the brothers and sisters with a holy kiss. +ይህ መልእክት ለቅዱሳን ወንድሞች ሁሉ እንዲነበብ በጌታ አምላችኋለሁ።,አምሕለክሙ በእግዚእነ ታንብብዋ ለዛቲ መጽሐፍ ላዕለ ኵሎሙ አኀዊነ ቅዱሳን።,"By the Lord’s authority, I order all of you to have this letter read aloud to all the brothers and sisters." +የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን፤ አሜን።,ጸጋሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስሌክሙ፤ አሜን።ተፈጸመ መልእክት ቀዳማዊ ኀበ ሰብአ ተሰሎንቄ ወተጽሕፈ በአቴና ወተፈነወ ምስለ ጢሞቴዎስ ወስልዋኖስ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,The grace of our Lord Jesus Christ be with all of you. +ጳውሎስና ስልዋኖስ ጢሞቴዎስም፥ በእግዚአብሔር በአባታችን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስም ወደምትሆን ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን፤,እምጳውሎስ ወስልዋኖስ ወጢሞቴዎስ ለቤተ ክርስቲያን ዘተሰሎንቄ ምእመናን በእግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"From Paul, Silvanus, and Timothy:To the church of the Thessalonians, which is in God our Father, and in the Lord Jesus Christ." +ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስም ጸጋ ሰላምም ለእናንተ ይሁን።በክርስቶስ ዳግመኛ መምጣት የሚሰጥ ፍርድ,ሰላም ለክሙ ወጸጋ እግዚአብሔር አቡነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,Grace and peace to all of you from God our Father and the Lord Jesus Christ.Thanksgiving and encouragement +ወንድሞች ሆይ! እምነታችሁ እጅግ ስለሚያድግ፥ የሁላችሁም የእያንዳንዳችሁ ፍቅር እርስ በርሳችሁ ስለሚበዛ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ እግዚአብሔርን እንደሚገባ ልናመሰግን ግድ አለብን፤,ርቱዕ ናእኵቶ ለእግዚአብሔር በኵሉ ጊዜ በእንቲኣክሙ አኀዊነ በከመ ይደልዎ እስመ ዐብየት ሃይማኖትክሙ ወፈድፈደት ተፋቅሮትክሙ ምስለ ኵሉ ቢጽክሙ።,"Brothers and sisters, we must always thank God for you. This is only right because your faithfulness is growing by leaps and bounds, and the love that all of you have for each other is increasing." +ስለዚህ በምትታገሱበት በስደታችሁና በመከራችሁ ሁሉ ከመጽናታችሁና ከእምነታችሁ የተነሣ በእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት ስለ እናንተ ራሳችን እንመካለን።,ከመ ንሕነኒ ንትመካሕ ብክሙ በቤተ ክርስቲያኑ ለእግዚአብሔር በእንተ ሃይማኖትክሙ ወትዕግሥትክሙ በሕማምክሙ ወምንዳቤክሙ ዘትትዔገሡ ወትትዌከፉ።,That’s why we ourselves are bragging about you in God’s churches. We tell about your endurance and faithfulness in all the harassments and trouble that you have put up with. +ስለ እርሱ ደግሞ መከራ ለምትቀበሉለት ለእግዚአብሔር መንግሥት የምትበቁ ሆናችሁ ትቈጠሩ ዘንድ ይህ የእግዚአብሔር ቅን ፍርድ ምልክት ነው።,ከመ ታርእዩ ኵነኔ ጽድቁ ለእግዚአብሔር ከመ ይክፍልክሙ መንግሥቶ ዘበእንቲኣሁ ተሐምሙ።በእንተ ምጽአቱ ለእግዚእነ,"This shows that God’s judgment is right, and that you will be considered worthy of God’s kingdom for which you are suffering." +-,ወርቱዕሰ ይትፈደዩ በኀበ እግዚአብሔር ሕማመ እለ ያሐምሙክሙ።,"After all, it’s right for God to pay back the ones making trouble for you with trouble" +ጌታ ኢየሱስ ከኀያላን መላእክቱ ጋር ከሰማይ በእሳት ነበልባል ሲገለጥ፥ መከራን ለሚያሳዩአችሁ መከራን፥ መከራንም ለምትቀበሉ ከእኛ ጋር ዕረፍትን ብድራት አድርጎ እንዲመልስ በእግዚአብሔር ፊት በእርግጥ ጽድቅ ነውና።,ወለክሙሰ ለእለ ተሐምሙ ዕረፍት ምስሌነ በምጽአቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ እምሰማያት ምስለ መላእክተ ኀይሉ።,and to pay back you who are having trouble with relief along with us. This payback will come when the Lord Jesus is revealed from heaven with his powerful angels. +እግዚአብሔርን የማያውቁትን፥ ለጌታችንም ለኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል፤,ከመ ይትበቀሎሙ በነደ እሳት ለእለ ኢየአምርዎ ለእግዚአብሔር ወለእለ ኢይሰምዑ ትምህርተ ወንጌሉ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,He will give justice with blazing fire to those who don’t recognize God and don’t obey the good news of our Lord Jesus. +-,ወይረክቡ ፍዳሆሙ ኵነኔ ኀጕል ወተሠርዎ ዘለዓለም እምቅደመ ገጹ ለእግዚእነ ወእምስብሐተ ኀይሉ።,They will pay the penalty of eternal destruction away from the Lord’s presence and away from his mighty glory. +በዚያም ቀን በቅዱሳኑ ሊከብር ምስክርነታችንንም አምናችኋልና በሚያምኑት ሁሉ ዘንድ ሊደነቅ ሲመጣ፥ ከጌታ ፊት ከኀይሉም ክብር ርቀው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ።,አመ ይመጽእ ይሴባሕ በቅዱሳኒሁ ወይትአኰት በእለ የአምኑ ቦቱ እስመ ይትአመነነ ስምዕነ በላዕሌክሙ በይእቲ ዕለት።,This will happen when he comes on that day to receive honor from his holy people and to be admired by everyone who has believed—and our testimony to you was believed. +-,ወበእንተዝ እጼሊ ዘልፈ በእንቲኣክሙ ከመ ይክፍልክሙ ርስቶ ዘጸውዐክሙ እግዚአብሔር ወይፈጽም ለክሙ ኵሎ ሣህሎ ወሠናይቶ ወምግባረ ሃይማኖት በኀይሉ።,We are constantly praying for you for this: that our God will make you worthy of his calling and accomplish every good desire and faithful work by his power. +ስለዚህም ደግሞ እንደ አምላካችን እንደ ጌታም እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ፥ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስም በእናንተ ዘንድ ሊከብር እናንተም በእርሱ ዘንድ ልትከብሩ፥ አምላካችን ለመጥራቱ የምትበቁ አድርጎ ይቈጥራችሁ ዘንድ፥ የበጎነትንም ፈቃድ ሁሉ የእምነትንም ሥራ በኀይል ይፈጽም ዘንድ ስለ እናንተ ሁልጊዜ እንጸልያለን።,ከመ ይሰባሕ ስሙ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ በላዕሌክሙ ወአንትሙሂ ቦቱ በከመ ጸጋሁ ለአምላ��ነ ወእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወአንትሙሂ ተሀልዉ ቦቱ።,"Then the name of our Lord Jesus will be honored by you, and you will be honored by him, consistent with the grace of our God and the Lord Jesus Christ." +-,ንነግረክሙ አኀዊነ በእንተ ምጽአተ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,"Brothers and sisters, we have a request for you concerning our Lord Jesus Christ’s coming and when we are gathered together to be with him." +ነገር ግን ወንድሞች ሆይ! ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣትና ወደ እርሱ ስለ መሰብሰባችን፥ በመንፈስ ወይም በቃል ወይም ከእኛ እንደሚመጣ በመልእክት “የጌታ ቀን ደርሶአል፤” ብላችሁ ከአእምሮአችሁ ቶሎ እንዳትናወጡ እንዳትደነግጡም እንለምናችኋለን።,ወአንትሙሂ ውስተ ማኅበሩ ዑቁ ኢያደንግፁክሙ ፍጡነ ወኢትትሀወኩ እምአእምሮ ኢበመንፈስ ወኢበነገር ወኢበመጽሐፍ ከመ ዘእምኀቤነ ለእመ ትመጽእ ዕለተ እግዚእነ።,"We don’t want you to be easily confused in your mind or upset if you hear that the day of the Lord is already here, whether you hear it through some spirit, a message, or a letter supposedly from us." +ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዐመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ አይደርስምና።,አልቦ ዘያስሕተክሙ ወኢበምንትኒ እስመ ኢትመጽእ ይእቲ ዕለት ለእመ ኢቀደመ መጺአ ዘየሀውክ ወይትከሠት ብእሴ ዐመፃ ወልደ ሕርትምና።,"Don’t let anyone deceive you in any way. That day won’t come unless the rebellion comes first and the person who is lawless is revealed, who is headed for destruction." +“እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤” ብሎ አዋጅ እየነገረ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እስኪቀመጥ ድረስ፥ አምላክ ከተባለው ሁሉ፥ ሰዎችም ከሚያመልኩት ሁሉ በላይ ራሱን ከፍ ከፍ የሚያደርገው ተቃዋሚ እርሱ ነው።,ዐላዊ ወሐሳዊ ዘያዐቢ ርእሶ ወይብል ለኵሉ አነ ውእቱ እግዚአብሔር አምላክ ወይነብር በቤተ እግዚአብሔር ወይሬሲ ርእሶ ከመ እግዚአብሔር።,"He is the opponent of every so-called god or object of worship and promotes himself over them. So he sits in God’s temple, displaying himself to show that he is God." +ገና ከእናንተ ጋር ሳለሁ ይህን እንዳልኋችሁ ትዝ አይላችሁምን?,ኢትዜከሩኑ ከመ አመ ሀሎኩ ኀቤክሙ አቅደምኩ ወነገርኩክሙ ዘንተ።,"You remember that I used to tell you these things while I was with you, don’t you?" +በገዛ ራሱ ጊዜም ይገለጥ ዘንድ የሚከለክለውን አሁን ታውቃላችሁ።,ወይእዜኒ ተአምሩ ዘይከልኦ አስተርእዮ እስከ ይበጽሕ ዕድሜሁ።,Now you know what holds him back so that he can be revealed when his time comes. +የዐመፅ ምሥጢር አሁን ይሠራልና፤ ብቻ ከመንገድ እስኪወገድ ድረስ አሁን የሚከለክል አለ።,እስመ እከየ ምክረ ኀጢአት ወድአ ይትገበር በላዕሌሁ ወዳእሙ ይእዜሰ እኁዝ እስከ ይትኀደግ እማእከል።,"The hidden plan to live without any law is at work now, but it will be secret only until the one who is holding it back is out of the way." +በዚያም ጊዜ ጌታ ኢየሱስ በአፉ መንፈስ የሚያጠፋው፥ ሲመጣም በመገለጡ የሚሽረው ዐመፀኛ ይገለጣል፤,ወይእተ አሚረ ይትከሠት ወልደ ዐመፃ ኃጥእ ዘሀለዎ ያጥፍኦ መንፈሱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወይስዕሮ በአስተርእዮተ ምጽአቱ።,"Then the person who is lawless will be revealed. The Lord Jesus will destroy him with the breath from his mouth. When the Lord comes, his appearance will put an end to him." +-,ወምጽአቱሰ ለዝንቱ በኀይለ ሰይጣን በኵሉ ኀይል ወትእምርት ወመንክር ዘሐሰት።,"When the person who is lawless comes, it will happen through Satan’s effort, with all kinds of fake power, signs, and wonders." +ይድኑ ዘንድ የእውነት ፍቅር ስላልተቀበሉ ለሚጠፉ፥ የእርሱ መምጣት በተአምራት ሁሉና በምልክቶች በሐሰተኞች ድንቆችም በዐመፅም መታለል ሁሉ እንደ ሰይጣን አሠራር ነው።,ወበኵሉ አስሕቶ ዘኀጢአት ለሕርቱማን እስመ ኢተወክፉ ፍቅረ ቃለ ጽድቅ በዘየሐይዉ።,It will happen with every sort of wicked deception of those who are heading toward destruction because they have refused to love the truth that would allow them to be saved. +-,ወበእንተዝ ይፌኑ ሎሙ እግዚአብሔር ኀይለ መስሕተ ከመ ይእመኑ በሐሰት።,This is why God will send them an influence that will mislead them so that they will believe the lie. +ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዐመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል።ለድኅነት የተመረጡ ሰዎች,ከመ ይትኰነኑ ኵሎሙ እለ ኢየአምኑ በጽድቅ ወየኀብሩ በዐመፃ።ዘከመ ይደሉ አእኵቶተ እግዚአብሔር,The result will be that everyone will be judged who is not convinced by the truth but is happy with injustice.Prayer of thanks and encouragement +እኛ ግን በጌታ የተወደዳችሁ ወንድሞች ሆይ! ሁልጊዜ ስለ እናንተ እግዚአብሔርን ልናመሰግን ግድ አለብን፤ እግዚአብሔር በመንፈስ መቀደስ እውነትንም በማመን ለመዳን እንደ በኵራት መርጦአችኋልና፤,ወንሕነሰ አኀዊነ ርቱዕ ናእኵቶ ለእግዚአብሔር ዘልፈ በእንቲኣክሙ እለ አፍቀረክሙ እግዚአብሔር እስመ ኀረየክሙ ወተሣሀለክሙ እግዚአብሔር ርእሰ ሕይወት በተቀድሶ መንፈስ ወበሃይማኖተ ጽድቅ።,"But we always must thank God for you, brothers and sisters who are loved by God. This is because he chose you from the beginning to be the first crop of the harvest. This brought salvation, through your dedication to God by the Spirit and through your belief in the truth." +ለዚህም የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር ለማግኘት በወንጌላችን ጠራችሁ።,ዘበእንቲኣሁ ጸውዐክሙ በትምህርተ ወንጌል ከመ ትሕየዉ በስብሐቲሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።,God called all of you through our good news so you could possess the honor of our Lord Jesus Christ. +እንግዲያስ ወንድሞች ሆይ! ጸንታችሁ ቁሙ፤ በቃላችንም ቢሆን ወይም በመልእክታችን የተማራችሁትን ወግ ያዙ።,ወይእዜኒ አኀዊነ ቁሙ ወዕቀቡ ትእዛዘ ዘመሀሩክሙ ወሠርዑክሙ ዘበቃልነ ወዘበመጽሐፍነ።,"So then, brothers and sisters, stand firm and hold on to the traditions we taught you, whether we taught you in person or through our letter." +-,ወውእቱ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወእግዚአብሔር አቡነ ዘአፍቀረነ ወወሀበነ ፍሥሓ ዘለዓለም ወተስፋ ሠናየ።,Our Lord Jesus Christ himself and God our Father loved us and through grace gave us eternal comfort and a good hope. +ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስና የወደደን በጸጋም የዘላለምን መጽናናት በጎንም ተስፋ የሰጠን እግዚአብሔር አባታችን ልባችሁን ያጽናኑት፤ በበጎም ሥራና በቃል ሁሉ ያጽኑአችሁ።,ጸጋሁ ውእቱ ያስተፍሥሕክሙ ልበክሙ ወያጽንዕክሙ በኵሉ ምግባር ወበኵሉ ቃል ሠናይ።,May he encourage your hearts and give you strength in every good thing you do or say. +-,ወይእዜኒ አኀዊነ ጸልዩ ለነ ከመ ይሩጽ ቃለ እግዚአብሔር ወይሰባሕ በከመ በኀቤክሙ።,"Finally, brothers and sisters, pray for us so that the Lord’s message will spread quickly and be honored, just like it happened with you." +በቀረውስ ወንድሞች ሆይ! የጌታ ቃል እንዲሮጥ፥ በእናንተም ዘንድ ደግሞ እንደሚሆን እንዲከበር፥ እምነትም ለሁሉ ስለማይሆን ከዐመፀኞችና ከክፉዎች ሰዎች እንድንድን ስለ እኛ ጸልዩ።,ወከመ ንድኀን እምሰብእ እኩያን ወዐላውያን እስመ አኮ ኵሉ ዘየአምን።,Pray too that we will be rescued from inappropriate and evil people since everyone that we meet won’t respond with faith. +ነገር ግን የሚያጸናችሁ ከክፉውም የሚጠብቃችሁ ጌታ የታመነ ነው።,ወእግዚአብሔርሰ ምእመን ወጻድቅ ዘያጸንዐክሙ ወየዐቅበክሙ እምኵሉ እኩይ።,But the Lord is faithful and will give you strength and protect you from the evil one. +የምናዛችሁንም አሁን እንድታደርጉ ወደ ፊትም ደግሞ እንድታደርጉ ስለ እናንተ በጌታ ታምነናል።,ንትአመነክሙ ምስለ እግዚአብሔር ከመ ትግበሩ ዘአዘዝናክሙ ወገበርክሙሂ።,We are confident about you in the Lord—that you are doing and will keep doing what we tell you to do. +ጌታም ወደ እግዚአብሔር ፍቅር ወደ ክርስቶስም ትዕግሥት ልባችንን ያቅናው።ስለ ���ራ ፈትነት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ,ወእግዚእነ ያርትዕ ልበክሙ ውስተ ፍቅረ እግዚአብሔር ወውስተ ተስፋሁ ለክርስቶስ።በእንተ ረዲአ ርእስ,May the Lord lead your hearts to express God’s love and Christ’s endurance.Discipline for the undisciplined +ወንድሞች ሆይ! ከእኛ እንደ ተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዐት ከሚሄድ ወንድም ሁሉ ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን።,አኀዊነ ንኤዝዘክሙ በስመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ተገኀሥዎሙ ለኵሎሙ ቢጽ እለ የሐውሩ በትምይንት ወአኮ በሥርዐት ዘሠራዕናሆሙ።,"Brothers and sisters, we command you in the name of our Lord Jesus Christ to stay away from every brother or sister who lives an undisciplined life that is not in line with the traditions that you received from us." +እኛን ልትመስሉ እንዴት እንደሚገባችሁ ራሳችሁ ታውቃላችሁና፤ በእናንተ ዘንድ ያለ ሥርዐት አልሄድንምና፤,ለሊክሙ ተአምሩ ከመ ርቱዕ ትትመሰሉነ ከመ ኢሠሣዕነ ላዕሌክሙ።,You yourselves know how you need to imitate us because we were not undisciplined when we were with you. +ከእናንተ ዘንድ በአንዱ ስንኳ እንዳንከብድበት ሌሊትና ቀን በድካምና በጥረት እየሠራን እንኖር ነበር እንጂ፥ ከማንም እንጀራን እንዲያው አልበላንም።,ወኢበላዕነ እክለ ባዕድ በከንቱ ዘእንበለ ዳእሙ ዘንጻሙ ወንሰርሕ መዓልተ ወሌሊተ ወንትጌበር ከመ ኢናክብድ ላዕሌክሙ።,"We didn’t eat anyone’s food without paying for it. Instead, we worked night and day with effort and hard work so that we would not impose on you." +ይህም እኛን ልትመስሉ ራሳችንን እንደ ምሳሌ እንሰጣችሁ ዘንድ ነበር እንጂ፥ ያለ ሥልጣን ስለ ሆንን አይደለም።,ወአኮሰ ዘኢኮነ ብዉሓነ ዳእሙ አርኣያ ከመ ንኩንክሙ ከመ አንትሙ ትትመሰሉነ።,"We did this to give you an example to imitate, not because we didn’t have a right to insist on financial support." +ደግሞ ከእናንተ ጋር ሳለን “ሊሠራ የማይወድ አይብላ፤” ብለን አዘናችሁ ነበርና።,ወአመሂ ሀለውኩ ኀቤክሙ ዘንተ አዘዝኩክሙ ዘኢይፈቅድ ይትቀነይ ኢይሴሰይ።,"Even when we were with you we were giving you this command: “If anyone doesn’t want to work, they shouldn’t eat.”" +ሥራ ከቶ ሳይሠሩ በሰው ነገር እየገቡ ያለ ሥርዐት ከእናንተ ዘንድ ስለሚሄዱ ስለ አንዳንዶች ሰምተናልና።,ሰማዕነ ከመ ቦ እምውስቴትክሙ እለ የሐውሩ በሁከት ወአልቦ ዘይትቀነዩ ዓዲ መስተሓውራን።,"We hear that some of you are living an undisciplined life. They aren’t working, but they are meddling in other people’s business." +እንደነዚህ ያሉትንም በጸጥታ እየሠሩ የገዛ እንጀራቸውን ይበሉ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እናዛቸዋለን፤ እንመክራቸውማለን።,ወለእለ ከመዝ ንኤዝዞሙ ወንጌሥጾሙ በስመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ በየውሀት ወበጽምው ይትገበሩ ተግባሮሙ ወይሴሰዩ ሲሳዮሙ።,"By the Lord Jesus Christ, we command and encourage such people to work quietly and put their own food on the table." +እናንተ ግን ወንድሞች ሆይ! መልካም ሥራን ለመሥራት አትታክቱ።,ወአንትሙሂ አኀዊነ ኢትትሀከዩ ገቢረ ሠናይ ኵሎ ጊዜ።,"Brothers and sisters, don’t get discouraged in doing what is right." +በዚህ መልእክት ለተላከ ቃላችን የማይታዘዝ ማንም ቢኖር፥ ይህን ተመልከቱት፤ ያፍርም ዘንድ ከእርሱ ጋር አትተባበሩ።,ወእመ ቦ ዘኢይትኤዘዝ ለቃልክሙ ወለመጽሐፍክሙ ይትፈለጥ ወኢትትሀወልዎ ከመ ይትኀፈር።,Take note of anyone who doesn’t obey what we have said in this letter. Don’t associate with them so they will be ashamed of themselves. +ነገር ግን እንደ ወንድም ገሥጹት እንጂ እንደ ጠላት አትቍጠሩት።የመጨረሻ ሰላምታ,ወከመሰ ጸላኢ ኢትረስይዎ አላ ገሥጽዎ ከመ እኁክሙ።,"Don’t treat them like enemies, but warn them like you would do for a brother or sister.Final greeting" +የሰላምም ጌታ ራሱ በሁሉ መንገድ ዘወትር ሰላምን ይስጣችሁ። ጌታ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።,ወውእቱ አምላከ ሰላም የሀብክሙ ሰላመ በኵሉ ጊዜ ወበኵሉ ግብር።,May the Lord of peace himself give you peace always in every way. The Lord be with all of you. +በገዛ እጄ የተጻፈ የእኔ የጳውሎስ ሰላምታ ይህ ነው፤ የመልእክቴ ሁሉ ማስረጃ ይህ ነው፤ እንዲህ እጽፋለሁ።,ወእግዚእነ የሀሉ ምስለ ኵልክሙ ዘንተ አምኃ ጸሐፍኩ ለክሙ በእዴየ አነ ጳውሎስ ወዝንቱ ትእምርትየ ውስተ ኵሉ መጻሕፍትየ ከመዝ እጽሕፍ።,"I, Paul, am writing this greeting with my own hand. This verifies that the letter is from me, as in every letter of mine. This is how I write." +የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።,ጸጋሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ የሀሉ ምስለ ኵልክሙ፤ አሜን።ተፈጸመት ካልእት መልእክት ኀበ ሰብአ ተሰሎንቄ። ወተጽሕፈት በሎዶቅያ ወተፈነወት በእደ ጢኪቆስ።ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።,The grace of our Lord Jesus Christ be with all of you.