id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
480
title
stringlengths
1
60
text
stringlengths
9
36.4k
39393
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B6%E1%88%AA%20%E1%8B%B0%E1%88%B4%E1%89%B5
ቶሪ ደሴት
ቶሪ ደሴት (አይርላንድኛ፦ ) በአይርላንድ አጠገብ የሚገኝ ትንሽ ደሴት ነው። አንድ መቶ ያህል ሰዎች ይኖሩበታል። አንዳችም ዛፍ የለበትም።
8519
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%8C%E1%8A%AD%E1%88%B3%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%AD%20%E1%8D%91%E1%88%BD%E1%8A%AA%E1%8A%95
አሌክሳንደር ፑሽኪን
አሌክሳንድር ሰርገየቪች ፑሽኪን (1791-1829 ዓ.ም.) የሩስያ ባለቅኔና ጸሐፊ ነበሩ። የተወለዱትም በሩስያ ንገስታት ቤተሰብ ውስጥ ነበር። የሩስያ ጸሓፊዎች አገዛዙን በመቃወም በጣም ተወዳጅ ግጥሞችን ይፅፋል
41075
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AE%E1%88%8E%E1%88%AB%E1%8B%B6
ኮሎራዶ
ኮሎራዶ () በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት። የ«ኮሎራዶ» ስያሜ ከእስፓንኛው ቃል «የቀላ» ደረሠ። የአሜሪካ ክፍላገራት
50267
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%AE%E1%89%84
ጮቄ
አስደሳቹ ስፊውና ማራኪው ጮቄ በቢቡኝ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙ የተፈጥሮ የቱሪስት መስህብ ሃብቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ሲሆን ወረዳዋ በስፋት የምትታወቅበት አስደናቂና ከፍተኛ የሆነ ተራራማ ቦታ ነው። ጮቄ ከወረዳዋ ድጓ ፅዮን ከተማ 10 ኪ/ሜ ፣ ከዞን ዋና ከተማ ከደ/ማርቆስ 61 ኪ.ሜ፣ ከክልል ዋና ከተማ ከባህር ዳር 325 ኪ.ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። ጮቄ በእፅዋት ብዝሀነት የታደለና ከ85 በላይ አገር በቀል እፅዋት የሚበቅልበት ሲሆን ከነዚህም ውስጥ ዋና ዋናዎቹ፡- ጅባራ፣ ጓሳ፣ አስታ፣ ቅርቅሃ፣ አምጃ፣ አሸንግድየ፣ ዝግባ/ግምይ/ ተጠቃሽ ናቸው። አባይን ያረገዘ ጮቄ አካባቢው የአባይ ወንዝ የውሃ ምንጭ ሲሆን የአባይ ተፋሰስ የውሃ ማማ እንደሆናና ከአባይ 9.5% ተፋሰስ ድርሻ ያለው ተራራማ የውሃ ስፍራ ነው። እንደ አጠቃላይ ሲታይ የምስራቅ አፍሪካ የውሃ ማማ () የሆነው ጮቄ የአባይ ገባር የሆኑ 273 ትናንሽ የውሃ ጅረትና ከ23 በላይ የሚሆኑ ታላላቅ ወንዞች መፍለቂያ ነው። ከታላላቅ ወንዞች መካከል እናት ሙጋ፣ ግልገል ሙጋ፣ ተምጫ፣ ዝምብል፣ ትልቁ አብያ፣ ትንሹ አብያ፣ ጨሞጋ፣ ጌደብ፣ ጥጃን፣ ጠፍ፣ ጦመ፣አዝዋሪ፣ ተጠቃሽ ሲሆኑ ከነዚህም ቢቡኝ ወረዳ ውስጥ የሚገኙት፡- ዝምብል፣ ትልቁ አብያና ትንሹ አብያ ናቸው። የጮቄ ተራራ ከባህር ወለል በላይ 4088 ሜትር አካባቢ ከፍታ ያለው በመሆኑ የጎጃም ጣራ በመባል ይታወቃል። የጮቄ ተራሮች በምስራቅ ጎጃምና በምዕራብ ጎጃም ዞኖች ዘጠኝ ወረዳዎች ክልል ውስጥ የሚገኝ ሲሆን ጠቅላላ ስፋቱም 53558 ሄክታር በላይ እንደሚደርስ ጥናቶች ያመለክታሉ። ጮቄ በጣም ሰፊ ከመሆኑም የተነሳ ገና ብዙ ያልታወቁ ዋሻዎች፣ ጥንታዊ መኖሪያዎችና ያልተዳሰሱ አስደሳች የተፈጥሮ መስህቦች አሉት ፡፡ የጮቄ አካባቢ፡- በስተ ምስራቅ እነማይና እናርጅ እናውጋ፣ በስተ ሰሜን ምስራቅ 2 እጁ እነሴ በስተ ሰሜን ቢቡኝ በምዕራብ ማቻከል፣ በስተ ደቡብ ስናን እንዲሁም በስተ ደቡብ ምስራቅ ደባይ ጥላት ግን ወረዳዎች ያዋስናል። ይህ ተራራ በዋናነት በቢቡኝ ወረዳ ውስጥ የሚገኙ አምስት ቀበሌዎችን ያቀፈ ነው፡፡ እነሱም፡- አሩሲ መሰሳቢያ ደድ ደብረ ፅዮን ደብረ ጊዮርጊስና ወንበር ቅዱስ ዮሐንስ ቀበሌዎች በዋናነት ይገኛሉ፡፡ የአየር ንብረት ሁኔታ የጮቄ አካባቢ የዝናብ መጠን ከ900- 1400 ሚ/ሜ የሚደርስ ሲሆን የአካባቢው የሙቀት መጠንም 00 አካባቢ እንደሚደርስና በተለይም በክረምት ወቅት ከሳምንት በላይ በበረዶ ይሸፈናል፡፡ ነገር ግን አሁን አሁን የበረዶ ግግር እየቀነሰ የመጣበት ሁኔታ ይታያል፡፡ የመሬት አቀማመጥ የጮቄ አካባቢ የመሬት አቀማመጥ 86 ከመቶ ተራራማ 1.5 ከመቶ ሸለቋማ ና 12.5 ከመቶ ሜዳማ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ የጮቄ የተፋሰሱ የታችኛው ክፍል ማለትም የአብያ ወንዝ መሰል አካባቢዎችን ተከትሎ ሸላቋማ ሲሆን በዚህ አካባቢ እንደ ሾላ፣ ሉል፣ ክትክታ፣ ግራር፣ ቅላባና አምቡስ በመሳሰሉ እፅዋቶች የተሸፈነ ነው፡፡ የመካከለኛው ክፍል ተራራማና ተዳፋታማ ሲሆን ይህ አካባቢ በዋናነት በአስታ የተሸፈነና አልፎ አልፎ የአዕምጃና በሌሎች የተሸፈነ ነው፡፡ የጮቄ የላይኛው አካል በአብዛኛው ሜዳማ ሲሆን ይህም በጅባራ፣ ግምይና አሸንግድየ ተክሎች የተሸፈነና አካባቢው ከፍተኛ የሆነ የግጦሽ ጫና ያለበት ነው፡፡ ከጠጠር ወደ ድጓ ፅዮን ሲጓዙ ግምይና ጅባራ የበዛበትን ድልዳላማ መሬት አልፈን የምናገኘው የፍልፈል ሜዳ ከፍተኛ ቦታን እናገኛለን፡፡ ይህ ቦታ ለቱሪስት ማረፊያነት ማገልገል የሚችል ሲሆን የአካባቢውን ገፅታ ለመመልከት የሚያስችል ከፍተኛ ቦታ ነው፡፡ የጮቄ ተራራ ልዩ ውበትና ተፈጥሮአዊ ፀጋ መላበሱ እንደተጠበቀ ሆኖ የአፍሪካ የውሃ ማማነቱን ሊቀንስ የሚያስችሉ ድርጊቶች ሲፈፀሙበት ይታያል፡፡ ለምሳሌ፡- ስድ ግጦሽ፣ የደን መጨፍጨፍና ብርቅየ የዱር እንስሳት መመናመን በአካባቢው ባሉ አርሶ አደሮች በእርሻና በመኖሪያ ቤት መወረር ይታያል፡፡ ስለሆነም ቀጣይ ይህንን ቦታ ከነውበቱ ለማስቀጠልና ለማልማት ከመንግስትም ሆነ በየደረጃው ካለው ማህበረሰብ ትልቅ ትኩረት ሊሰጠውና የልማት ፕሮጀክት ሊነደፍለት ይገባል እንላለን፡፡
9350
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%AD%E1%88%8D%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%B5
ካርልስታድ
ካርልስታድ የቨርምላንድ፣ ስዊድን ከተማ ነው። 86,000 ሰዎች ይኖሩበታል። ከተማው በቨናን ሐይቅ ደሴቶች ላይ የተሠራ ሲሆን አንድ ዩኒቨርሲቴና ካቴድራል አሉት። በትልቁ ደሴት ላይ በመካከለኛ ዘመን ቲንግቫላ የተባለ የቫይኪንጎች ምክር ቤት ይገኝ ነበር። ደግሞ ገበያ ነበረ። ስለ ስዊድን መስፍን ካርል (በኋላ ንጉሥ 9ኛ ካርል) 'ካርልስታድ' ተብሎ በ1576 ዓ.ም. ከተማነት አገኘ። የስዊድን ከተሞች
15988
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%88%AB%20%E1%8B%AB%E1%8C%A3%20%E1%88%98%E1%8A%90%E1%8A%A9%E1%88%B4%20%E1%89%86%E1%89%A1%E1%8A%95%20%E1%89%80%E1%8B%B6%20%E1%8B%AD%E1%88%B0%E1%8D%8B%E1%88%8D
ስራ ያጣ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል
ስራ ያጣ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ስራ ማጣት ለማይሆን ስራ ይዳርጋል መደብ : ተረትና ምሳሌ
33842
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%93%20%E1%8D%8D%E1%88%AB%E1%8A%95%E1%8A%AD
አና ፍራንክ
አና ፍራንክ ጀርመን በምትገኘው ፍራንክፈርት ከተማ ተወልዳ ያደገች፣በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ በሆላንድ ዋና ከተማ አምስተርዳም ትኖር የነበረች አይሁዳዊት ልጅ ነች። አና ከአባቷ ኦቶ ፍራንክ እና ከእናቷ አዲት ፍራንክ እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር በ1929 ዓ/ም ተወለደች።አባቷ ኦቶ ፍራንክ ትምህርት ወዳድ የቢዝነስ ሰው ነበሩ።የናዚ ጀርመን መንግስት ሆላንድን በወረራ ከተቆጣጠረ በሗላ ፣በግዛቱ ያሉ አይሁዳዊያንን እያሳደደ በማሰበር እና በማገት ወደ ለይቶ ማቆያ ካምፖች መላኩን አጠናክሮ ቀጠለ።እንደ አውሮጳዊያንን አቆጣጠር በ1942 የአና ፍራንክ ቤተሰቦችም ወደ ለይቶ ማቆያ ካምፖች እንዲላኩ ትእዛዝ ወጣባቸው።በዚህ ወቅት ሙሉ ቤተሰቧ ወደ ሲዊዘርላንድ ሸሽተው ከምድር በታች በሚገኝ መደበቂያ ቦታ መኖር ጀመሩ። በ1944 ዓ/ም ቤተሰቦቿ በተደረገባቸው ጥቆማዎች በናዚ ወታደሮች ተይዘው ለእስር ተዳረጉ።አና ፍራንክም የናዚ እስረኛ በመሆን በደረሰባት ግፍና መከራ በእስር ቤቱ የተነሳን ወረርሽኝ በሽታ መቋቋም አቅቷት በ15 አመቷ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች። ሆኖም ግን ባለፉት አመቷ የጻፈቻቸው የግል ማስታወሻወች ዓለም አቀፍ ታዋቂነትን አትርፎላታል።
52491
https://am.wikipedia.org/wiki/Bonanza
Bonanza
(ቦናንዛ) ከ1959 እስከ 1973 እ.ኤ.አ. ድረስ የተሠራ አሜሪካዊ ትርዒት ነበር። የካርትራይት ቤተሠብ፣ ቤንጃሚን ካርትራይት እና ሦስት ልጆቹ «ፖንዴሮሳ» በሚባል ሠፈር ላይ ታሖ ሐይቅ አጠገብ በኔቫዳ ግዛት 1860ዎቹ ይኖራሉ።ጎረቤቶቻቸው የፓዩት ኗሪ ጎሣ እና የብር እና ወርቅ ፈላጊዎች ከተማ ቪርጂንያ ሲቲ ናቸው። በዚህ አለም ሰው ከሌላ ሠፈር የደረሰ እንደ ሆነ የመንጋ ሌባ ሊሆን ይችላል።የመንጋ ሌቦችም ሆነ በር እና ወርቅ ፈላጊዎች አለግባብ በፖንደሮሳ ሲገቡ ግን፣ ካርትራይቶቹ በፈረስ ላይ ሁነው ያባሯቸዋል። የካርትራይት ቤተሠብ እና ርስታቸው ፖንደሮሳ ልብ ወለድ ቢሆኑም፣ ዕውነተኛ ታሪካዊ ሰዎች ደግሞ አንዳንዴ ይታዩበታል፣ ለምሳሌ ማርክ ትዌን፣ ሄንሪ ኮምስቶክ፣ እና የፓዩት አለቃ ውነሙካ።«ቦናንዛ» ማለት የማዕድን ፈላጊዎች ሞልቶ የተትረፈፈ ማዕድን ባገኙ ግዜ፣ «ቦናንዛ» ይሉት ነበር። ተከታታይ ፊልሞች የቴሌቪዥን ትርዒት የአሜሪካ ፊልሞች
14852
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%88%B0%E1%88%88%E1%89%A3%20%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8C%A3%20%E1%88%8D%E1%89%A5%E1%88%B5%20%E1%89%A2%E1%8C%A5%E1%88%89%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%88%E1%88%B5%E1%88%9D
ለሰለባ የመጣ ልብስ ቢጥሉለት አይመለስም
ለሰለባ የመጣ ልብስ ቢጥሉለት አይመለስም የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
13016
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%8B%E1%8A%95%E1%8C%A3%20%E1%8D%8D%E1%88%AD%E1%8D%8D%E1%88%AD
ቋንጣ ፍርፍር
ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከቋንጣን እንጀራፍርፍር ነው። መጀመሪያ አንድ በደቃቁ የተከተፈ ቀይ ሽንኩርት በጥቂት ዘይት እናበስላለን፡፡ በመቀጠል አንድ የሾርባ ማንኪያ በርበሬ ጨምረን በደንብ እናበስለዋለን፡፡ በመቀጠል አንድ ትልቅ ቲማቲም በደቃቁ የተከተፈ ተጨምሮ ይበስላል፡፡ሁሉት ፍሬ በደቃቁ የተከተፈ ነጭ ሽንኩር እንጨምራለን፡፡ በደንብ ደርቆ የተዘጋጀውን ቋንጣ እንጨምርና ጥቂት ካበሰል በኋላ ሁለት የቡና ስኒ ውሃ በልኩ ጨምረን በለምለም እንጀራ አፈርፍረን ለገበታ እናቀርባለን፡፡ ሊተረጎም የሚገባ የኢትዮጵያ አበሳሰል
20774
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%89%A2%E1%8B%88%E1%89%85%E1%8C%A1%E1%89%B5%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%A6%E1%8C%AD
ውሀ ቢወቅጡት እንቦጭ
ውሀ ቢወቅጡት እንቦጭ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
43636
https://am.wikipedia.org/wiki/1924
1924
ጥቅምት ፯ - በአሜሪካ ውስጥ፣ በተለይም ሺካጎ ከተማ የሚኖረው ወንበዴ አል ካፖን «የቀረጥ ወንጀል» በመፈጸም ተከሶ የ፲፩ ዓመት እሥራት ተፈረደበት። ጥቅምት ፳፫ - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የአገሪቱን የመጀመሪያ ሕገ መንግሥት እንዲዘጋጅ አዝዘው በዘውዱ አንደኛ ዓመት በዓል በአዲሱ ምክር ቤት (ፓርላማ) ለሕዝብ ቀረበ። ታኅሣሥ - መኮንን እንዳልካቸው የአዲስ አበባ ከንቲባ ሆነው ተሾሙ። ታኅሣሥ ፲፭ - የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሕንፃ የመሠረት ድንጋይ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሲያስቀምጡ የእስክንድርያ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ዮሐንስ እና የሀገር ጳጳሳትም በተገኙበት ልዩ ጸሎት እና ቡራኬ ተሠጥቶ ተመረቀ። መጋቢት 23 - አዶልፍ ሂትለር በቢር ሆል ፑች አመጽ በመሳተፉ የ5 ዓመት እስራት ተፈረደበት። የካቲት ፳፯ - አቡነ ባስልዮስ የአዲስ አበባ መንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም መምህርነት ተሰጣቸው። ጃፓን ማንቹርያን ወረረ፤ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሄርበርት ሁቨር በግፍና በወረራ የሚገኝ የመሬት ለውጥ ሁሉ አናከብርም የሚል ፖሊሲ አወጡ። ብላታ አየለ ገብሬ የውጭ ዜጎች ልዩ ፍርድ-ቤት ሰብሳቢ ሆነው ተሾሙ። የተስፋ ቁልፍ በጃማይካ በሌናርድ ሃወል «መጀመርያው ራስተፈሪ» ተጻፈ። መስከረም ፳፯ - የደቡብ አፍሪቃው ጳጳስ እና የኖቤል የሰላም ሽልማት ተቀባይ ዴዝሞንድ ቱቱ በዚህ ዕለት ተወለዱ። ኅዳር ፮ - የኬንያው ፕሬዚደንት ምዋይ ኪባኪ የካቲት ፳፭ - የደቡብ አፍሪቃ ተወላጇ ዘፋኝ ሚሪያም ማኬባ በዛሬው ዕለት ተወለደች። ዕለተ ሞት ጥቅምት ፰ - የኤሌክትሪክ መብራትን እንዲሁም አምፑልን በመፍጠር የሚታወቀው አሜሪካዊው ቶማስ አልቫ ኤዲሰን በ ኒው ጀርሲ ክልል ዌስት ኦሬንጅ ላይ በተወለደ በ ፹፬ ዓመቱ አረፈ።
47403
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9E%E1%8A%95%E1%89%B5%E1%88%A0%E1%88%AB%E1%89%B5
ሞንትሠራት
ሞንትሠራት በካሪቢያን ባህር የሚገኝ ደሴትና የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው። ስሜን አሜሪካ ዩናይትድ ኪንግደም
31656
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AB%E1%89%AC%E1%8A%93
ራቬና
ራቬና (ጣልያንኛ፦ ) የጣልያን ከተማ ነው። በአንድ አፈ ታሪክ ዘንድ ራቬና የተመሠረተው በያፌት ልጅ ቶቤል ነበረ። ቶቤል በመርከብ ደርሶ ሠርፈረኞችን በዚያ እንደ ተወ፣ ከዚያም የቶቤል ልጅ ሱብረስ ሌላ ከተማ በሚላኖ እንደ ሠራ በድሮ ጸሓፍት ተተርኳል። የጣልያን ከተሞች
44423
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%8A%AB%E1%89%A5
እርካብ
እርካብ (ወይም ርካብ፣ ረካብ) ፈረስን የሚጋለብ ሰው እግሩን ያኖረበት፣ ለኮርቻ በጥብጣብ የሚያያዝ ቀለብቶ መዋቅር ነው። ይሄ ፈጠራ ለፈረሰኞች እጅግ ጠቃሚ የመጋለብ ዘዴ አስቻለ። እርካቡ በእስያ በ200 ዓክልበ አካባቢ ከተለማ ጀምሮ ጥቅሙ እየተስፋፋ፣ እርካቦችን የጠቀሟቸው ፈረሰኞችና ሥራዊቶቹ እርካብ በሌላቸው ኃያላት ላይ የሚለታሪ ጥቅም ነበራቸው። ምክንያቱም የሚጋለበው ሰው ኮርቻ ውስጥ ሲቀመጥ በይበልጥ ወደ ጎን ማዘንበል ስለሚችል፣ እንዲሁም በይበልጥ በጦሩ (ወይም በሰይፉ) ኃይለኛ ምታት ማቅረብ ስለሚቻለው ነው። በተጨማሪ ከፈረሱ ጀርባ መውደቁ ወይም መጣሉ እንዳይደርስበት በመርዳቱ ጥቅም ይሰጠዋል። ስለዚህ በአንዳንድ የታሪክ መምኅር አስተሳሰብ ይሄ ፈጠራ አይነተኛ ወይም አብዮታዊ ሚና አጫውቷል። የቃሉ መንስኤ ከአረብኛ ሪካብ ሲሆን ይህ ከጋራ ጥንታዊ የሴማዊ ቋንቋዎች ሥር «ረ ከ በ» («መሳፈር») ነው። ይህም ሥር አሁንም በ«መርከብ» እንዲሁም በ«ሩካቤ» ይታያል። የእርካብ መነሻ በሕንድ አገር ይመስላል። በዚያ አገር የፈረሰኞች ልማድ ባዶ እግር ለመጋለብ ነበር። ምናልባት በ200 አክልበ. አካባቢ አንዳንድ ፈረሰኛ አውራ እግር ጣቱን በቆዳ ቅንዲላ ውስጥ አድርጎ ጥብጣቡ ለኮርቻው ይታሥር ነበር። ደንበኛ እርካብ በእርግጥ ከሥነ ቅርስ ምስሎች የታወቀው በቻይና ከ314 ዓ.ም. ነው። በ470 ዓ.ም. እርካብ በቻይና ውስጥ በሰፊው ይጠቀም ነበር። ከ550-600 ዓ.ም. ግድም ጀምሮ ከእስያ ወደ አውሮፓ የወረሩት ብሔሮች እንደ አቫሮች የእርካብ ጥቅም ወደ አውሮጳ አስገቡ። በቅርብ ከዚህ በኋላ የቢዛንታይን መንግሥት ፈረሰኞች ፈጠራውን ከአቫሮች ተምረውት ለሥራዊታቸው አስገቡት። ከቢዛንታይኖችም ዘዴው ለዓረቦች ተላለፈ። ከአቫሮችም የእርካብ እውቀት ለመካከለኛና ምዕራብ አውሮፓ ተስፋፋ። አቫሮች ከወረሩ በፊት የአውሮፓ ሥራዊቶች በጥቂት ፈረሰኞች ቢጠቀሙ፣ ወታደሮች በተለይ እግረኞች ነበሩ። የእርካብ ጥቅም በአውሮፓ ከተስፋፋ በኋላ፣ ሥራዊቶቹ በብዛታቸው ከፈረሰኞች ተሠሩ። በኢንግላንድ ግን እስከ 1058 ዓም. ድረስ አብዛኛው ሥራዊት እግረኞች ሲሆኑ በሄስቲንግስ ውግያ ከኖርማንዲ በደረሱት በፈረሰኞች ሥራዊት ተሸነፉ።
43961
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%82%E1%8C%82%20%28%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%89%A0%E1%88%9D%29
ጂጂ (አልበም)
ጂጂ (እንግሊዝኛ፦ ) በ፲፱፻፺፫ ዓ.ም. የወጣ የጂጂ አልበም ነው። የዘፈኖች ዝርዝር
12991
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%B6
በሶ
ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከገብስ ነው። የበሶ አዘገጃጀት የሚጀምረው መጀመሪያ ጥሩ ገብስ ከመምረጥ ሲሆን በመቀጠል ገብሱን መቁላት(በደንብ ማመስ) ያስፈልጋል በመቀጠልም በጥራት የተዘጋጀውን ገብስ የተመጠነ ጨውና ኮሮሪማ ጨምሮ ማስፈጨት ከዛም የተፈጨው ገብስ በቀጥታ በሶ ወደሚል ስያሜ ይቀየራል ከዛም የበሶ ዱቄቱን እንዳስፈላጊነቱ በሶ ብስብስ ወይም በሶ ጁስ አዘጋጅቶ መጠቀም ይቻላል አቅራቢ ቶፊቅ ሐሚድ ከሚካሄል ሊተረጎም የሚገባ የኢትዮጵያ አበሳሰል
31899
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B6%E1%8A%95%E1%8C%8D%20%E1%88%86%E1%8B%AD
ዶንግ ሆይ
ዶንግ ሆይ (ቬትናምኛ፦ ) የቬት ናም ከተማ ነው። የቬትናም ከተሞች
14811
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%BD%E1%8C%89%E1%8C%A5
ሽጉጥ
ሽጉጥ በአንድ እጅ ብቻ ሊተኮስ የሚችል የጠመንጃ አይነት ነው። ሁለተኛው እጅ ድጋፍ ሊሰጥ ይችላል ወይንም ሌላ ተግባር ላይ ሊሰማራ ይችላል። የሽጉጥ አይነቶች ብዙ ቢሆንም ጥንታዊው ሽጉጥ ግን በ ቻያኖች የተሰራው ትንሹ በእጅ የሚተኮስ መድፍ ነበር። ጥይት ይጎርስና እሳት የጋመ ክብሪት ከበስተጀርባው በተሰራ ቀዳዳ አሾልቆ ውስጥ ያለን ባሩድ ሲነካ ይተኩሳል። ቃታ የሚባለው ክፍል ከመጠን በፍጥነት መሳቡ እርግጫ የተባለውን ሁናቴ ያበዛል።
50373
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%90%E1%8B%8B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%89%B5%20%E1%88%A5%E1%88%AB%20%E1%8D%B0
የሐዋርያት ሥራ ፰
የሐዋርያት ሥራ ፰ በአዲስ ኪዳን ፭ኛ መጽሐፍ "የሐዋርያት ሥራ" ውስጥ የሚገኝ ሲሆን "ስምንተኛው ምዕራፍ" ነው ። የሚያተኩረውም በፊሊጶስ (አርድዕት) ሰባኪነት የተከናወኑ ሥራዎችና በተለይ በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ማመንና መጠመቅ (ቁ፣፳፮) ምስክር ላይ ነው ። ይህም በ፵ ንዑስ ክፍሎች ይካተታል ። የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፰ ቁጥር ፩ - ፲ ቁጥር ፲፩ - ፳ ቁጥር ፳፩ - ፴ 25፤እነርሱም፡ከመሰከሩና፡የጌታን፡ቃል፡ከተናገሩ፡በዃላ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ ተመለሱ፤በሳምራውያን፡በብዙ፡መንደሮችም፡ወንጌልን፡ሰበኩ። ቁጥር ፴፩ - ፵
44435
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%88%95%E1%89%B5%20%E1%8B%B2%E1%8B%8D%E1%88%A8%E1%88%AD
አልብረሕት ዲውረር
አልብረሕት ዲውረር (ጀርመንኛ፦ ፣ መይ 21, 1471 - ኤፕሪል 6, 1528 እ.ኤ.አ.)፣ የጀርመን ዜግነት ያለው ሰዓሊ፣ ቀራጺ፣ የሂሳብ ሰው ነበር። የጀርመን ሰዎች ሒሳብ ተመራማሪዎች
47306
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%84%E1%88%9D%E1%88%B5%20%E1%8A%A9%E1%8A%AD
ጄምስ ኩክ
ጄምስ ኩክ (1721-1771 ዓም) ዝነኛ የዩናይትድ ኪንግደም መርከበኛ፣ ዠብደኛና ተጓዥ ነበር። ዓለሙን በሙሉ ፪ ጊዜ በመርከብ ዞረ። በ፫ኛውም ጉዞ ላይ በሃዋኢ ተገደለ። የእንግሊዝ ሰዎች ታሪካዊ ተጓዦች
43933
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%89%E1%8B%B4%E1%8A%A0
ጉዴአ
ጉዴአ ከ2009 እስከ 1989 ዓክልበ. ግድም የላጋሽ ከተማ ገዢ (ኤንሲ) በሱመር ነበር። ኡርባባን ተከተለው፣ ይህ ከአካድ መንግሥት ውድቀት በኋላ ሲሆን ላጋሽና ሌሎች የሱመር ከተሞች በተግባር ነጻነታችውን ከአካድ አገኝተው ነበር። ጉዴአ የኡር-ባባን ሴት ልጅ ኒናላን አገባትና ኤንሲ-ነቱን እንዲህ ወረሰ። ከነገሡት ፳ ዓመታት ለሁላቸው «የዓመት ስም» ይታወቃል። ስለዚህ ፮ኛው ዓመቱ (2004 ዓክልበ. ግድም) «አንሻን በመሣሪያዎች የተመታበት ዓመት» በመባሉ ወደ ኤላም መዘመቱ ይዘገባል። አንሻንና ኤላም በዚያን ጊዜ በንጉስ ኩቲክ-ኢንሹሺናክ ሥር እንደ ነበሩ ይመስላል። በተረፈ በጉዴአ ዘመነ መንግሥት ብዙ ሕንጻዎች እንደ ቤተ መቅደሶች በየከተማ ይገነቡ ነበር። ላጋሽ ከብዙ አገራት ጋር ንግድ ስላካሄደ፣ ሀብታም አገር ሆነ። የጉዴአን መልክ የሚያሳዩ ፳፮ ሐውልቶች ተገኝተዋል። ጉዴአ በልጁ 2 ኡር-ኒንጊርሱ ተከተለ። ከጉዴአ በኋላ በላጋሽ የገዙት ኤንሲዎች ሁሉ ድካሞች ነበሩና በቅርብ ጊዜ ውስጥ የዑር ንጉሥ ኡር-ናሙ አዲስ ሱመራዊ መንግሥት አገሩን ያዘ። የሱመር ነገሥታት
44246
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B4%E1%88%9D%E1%88%B5%20%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%9D
ቴምስ ወንዝ
የቴምስ ወንዝ በደቡብ እንግሊዝ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ በርዝመት ከእንግሊዝ አንደኛ ፣ ከዩናይትድ ኪንግደም ደግሞ ከሰቨርን ወንዝ በመቀጠል ሁለተኛ ነው።
31175
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%8B%8D%E1%8A%95%E1%8C%8E%E1%88%8D
ድውንጎል
ድውንጎል በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። ዋቢ መጽሐፍት የኮሪያ ነገሥታት
52971
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9C%E1%8B%AD%E1%88%AD%20%E1%8B%9D%E1%89%AA%20%E1%89%A0%E1%88%AD%E1%8C%8D%E1%88%9B%E1%8A%95
ሜይር ዝቪ በርግማን
ረቢ ሜየር ዝቪ በርግማን (ቢ . 1930 ) የራሽቢ የሺቫ መሪ እና የዴግል ሃቶራ የቶራ ሽማግሌዎች ምክር ቤት አባል ነው። ተዛማጅ እቃዎች የአይሁድ እምነት
16691
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%84%E1%88%B5%20%E1%8B%AB%E1%8B%98%E1%8B%98%E1%88%85%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%8D%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%82%20%E1%89%84%E1%88%B5%20%E1%8B%AB%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%8C%88%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%89%B3%E1%8B%B5%E1%88%AD%E1%8C%8D
ቄስ ያዘዘህን አድርግ እንጂ ቄስ ያደረገውን አታድርግ
ቄስ ያዘዘህን አድርግ እንጂ ቄስ ያደረገውን አታድርግ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቄሶች የሚሉትና የሚያደርጉት ልዩነት እንዳለው የሚያሳይ መደብ : ተረትና ምሳሌ
43710
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5%20%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%88%9D%E1%8A%93
ኢየሱስ በእስልምና
ኢሳ (ኢየሱስ) በእስልምና ፪፬ (ሀያ አራተኛ) ነብይ (መልዕክተኛ) ነው። በአንድ ሀዲስ ዘንድ፣ ኢየሱስ ወደ መጨረሻው ዘመን ይመልሳል፣ ለ፵ ዓመታት ያህል ይገዛል፤ ጽድቅን ይመልሳል፣ ቢጫ ልብስ ለብሶ ይታይማል። ስለ መሢህ ተመሳሳይ ትንቢቶች በአይሁድ መጻሕፍት ለረጅም ጊዜ ተገኝተዋል (ለምሳሌ ሃኢ ጋኦንን ይዩ።)
44599
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8B%8D%E1%88%AE
ዳውሮ
ዳውሮ በደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኝ ብሔር ነው። የኢትዮጵያ ብሔሮች
49738
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%B2%E1%8A%A9%E1%8A%93%E1%8A%92%20%E1%8D%95%E1%88%AA%E1%8B%9D%E1%88%9D
የቲኩናኒ ፕሪዝም
የቲኩናኒ ፕሪዝም በሶርያ የተገኘ በአካድኛ የተጻፈ የሸክላ ቅርስ ሲሆን የጥንቱ ከተማ የቲኩናኒ ንጉሥ የቱኒፕ-ተሹፕ 438 «ሃቢሩ» ወታደር ቅጥረኞች ስሞች ይዘርዝራል። ከነዚህ ስሞች አብዛኞቹ የሑርኛ ስሞች ሲሆኑ የተረፉት ሰማዊ ቋንቋ ስሞች ናቸው። አንድ ስም ብቻ ካሥኛ ይመስላል። ከዚህ የተነሣ ብዙ ሃቢሩ ከሑራውያን ብሔር እንደ መጡ ታስቧል። ይህ ንጉሥ በኬጥያውያን መንግሥት ንጉስ 1 ሐቱሺሊ ዘመን ወይም 1550 ዓክልበ. ገደማ እንደ ገዛ ይታወቃል። ሥነ ቅርስ
12200
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B4%E1%88%9E%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%88%B2
ዴሞክራሲ
ዴሞክራሲ የፖለቲካ ሥርዓት ሲሆን ትርጓሜውም ሕዝባዊ መንግስት ማለት ነው። በሌላ አባባል ዲሞክራሲ ማለት ህዝብ የሚያስተዳድረውን አካል ያለምንም ተፅዕኖ ከመካከሉ መርጦ ሥልጣን የሚሰጥበት ሥርዓት ነው። ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆነ ዴሞክራሲ በተጠነሰሰበት ጥንታዊት ግሪክ ፣ ሰዎች ይኖሩ የነበረበት መሠረታዊ የፖለቲካ አሃድ (ዩኒት) ፣ ከተማዊ መንግስት ይባላል። ይህ በአሁን ዘመን ካለው አገር ወይንም ብሔራዊ መንግስት ይለያል። ከተማዊ መንግስታት፣ ለምሳሌ አቴና እንደ ከተማ አስተዳደርነቱ ፣ በቆዳ ስፋት አንስተኛ ስለነበር የዘመኑ ዲሞክራሲ በቀጥተኛ ተሳትፎ (በስብሰባ) ላይ የተመሰረተ ነበር። ነገር ግን ይህ ዓይነት አሰራር ከ፲፯ኛው ክፍለ ዘመን በኋላ ለተነሱት በንፅፅር ግዙፍ ለሆኑት ብሔረ መንግስታት እማይቻል ስለነበር (ማለት ከአገሪቱ ግዙፍ የቆዳ ስፋት አንጻር ሁሉን ዜጋ በየሳምንቱ ለስብሰባ መጥራት ስለማይቻል) በእንግሊዝ አገር ፓርላማ የተባለ አዲስ ሥርዓት ተፈጠረ። ይህም ማለት ሕዝቡ ተወካዮቹን (የፓርላማ ዓባላትን) ይመርጣል፤ ተመራጮችም መንግሥትን ይመሠርታሉ። ይህ ዓይነት ሥርዓት (ቀጥተኛ ያልሆነ ዴሞክራሲ) በመባል ይታዎቃል። በአሁኑ ሰአት አብዛሃኛዎቹ የአለም ሃገራት የሚጠቀሙበት የመንግስት መዋቅር ነው። ዜግነትና ዴሞክራሲ አንድ ሥርዓት ዲሞክራሲያዊ፣ በሌላ አነጋገግር ከሕዝብ ወይም በሕዝብ የቆመ ነው ከተባለ፣ ሕዝብ ማለት እዚህ ላይ ምንድን ነው? አብዛኛውን ጊዜ ሕዝብ ማለት ዜጋ ማለትን ሲዎክል፣ እስከ ሃያኛው ክፍለ ዘመን ድረስ አብዛኞች ዲሞክራሲያዊ ሃገሮች ዜግነትን ትንሽ ለሆነ የህብረተሰብ ክፍል (ሴቶችን፣ ድሆችን፣ ዘሮችን ያገለሉ) ብቻ ያድሉ ነበር። እነዚህ ትንሽ ክፍሎች ብቻ እሚሳተፉበት ዴሞክራሲ በአሁኑ ዘመን ተቀባይነትን ያጣ ነው። ባሁኑ ዘመን፣ ዲሞክራሲ ማለት ብዙኃኑ ኅብረተሰብ መንግሥት የማዋቀር መብት አለው። የጥቂቶች መብት ደግሞ በህግ የተጠበቀ ነው። ሥርዓተ ሕዝብ፣ ሥርዓተ ልሂቅ፣ ሥርዓተ ጥቂት ፖለቲካዊ ዜግነት ሕጻናትን እንደማይጨምር አሁን ድረስ አብዛኞች ሃገራት የሚሰሩበት ነው። ይሁንና፣ በዚህ መንገድ አላግባብ ሌሎችም የሕዝብ አካላት እየተገለሉ ሄደው፣ ዴሞክራሲው ወደ ሌላ ዓይነት ሥርዓት ሊቀየር ይችላል። ለምሳሌ በህብረተሰቡ ውስጥ ያሉ የተከበሩ ሰዎች ብቻ እሚሳተፉበት ሥርዓት ሲፈጠር ሥርዓተ ልሂቅ ወይንም አሪስቶክራሲ ይባላል። በሆነ አጋጣሚ ዕድል አግኝተው ጥቂት ቡድኖች ብቻ በማህበረሰቡ ላይ በሚተላለፉ ውሳኔዎች ሲሳተፉ ሥርዓተ ጥቂት ወይንም ኦሊጋርኪ ይባላል። ይህን ሁኔታ ለማዎቅ አንድ አንድ ጊዜ አስቸጋሪ ይሆናል ምክንያቱም ሙሉ በሙሉ ዴሞክራሲያዊ በሆነ ሥርዓት ሳይቀር፣ ጊዜ አግኝተው በፖለቲካው የሚሳተፉ ግለሰቦች ከአጠቃላይ ዜጋ ጥቂት ስለሆኑ። ይሁንና በዲሞክራሲ፣ የመሳተፍ መብቱ ለሁሉም ዜጋ ምንጊዜም ያለ ነው፣ ይጠቀሙበት አይጠቀሙበት። ዴሞክራሲ ለምን ተፈለገ? እንደ ፈላስፋው ጆን ስቱዋርት ሚል ሦስት ምክንያቶች ይጠቀሳሉ፦ ሥልታዊ ምክንያት ሕግ አርቃቂዎች የአንድን ሕብረተሰብ ጥቅም፣ መብት እና አስተሳሰብ በሚያረቁት ሕግ ውስጥ ግምት እንዲያስገቡ ከሌሎች የፖለቲካ ሥር ዓቶች በላይ ዴሞክራሲ ያስገድዳቸዋል። በዚህ ምክንያት ሰዎች በዚህ ሥርዓት ውስጥ የመጎዳታቸው ዕድል አንስተኛ ነው። ተመራማሪ ዓማርትያ ሴን ዋቢ ሲሰጥ «በማናቸው ዲሞክራሲያዊና ሉዓላዊ መንግስታት ከፍተኛ ርሃብ ተከስቶ አያቅም» ይላል። ሥነ ዕውቀታዊ ምክንያት ዴሞክራሲ አብዛኛውን ሕዝብ በውሳኔ አስጣጥ ላይ ስለሚያካፍል፣ ከሌሎች የፓለቲካ ሥርዓቶች በበለጠ ሥለ ሕዝቡ ጉዳይ ያዎቀ ሆኖ ይገኛል። በውሳኔ አሰጣጥ የሚካፈለው ሕዝብ መብዛት በሌላ ጎን ትክክለኛ ውሳኔ ላይ ለመድረስ እሚደረገውን ስራ ያግዛል፣ ተሳታፊዎችም ስለ ጉዳዮች የበለጠ የተተቸና የተብራራ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ይረዳል። የዜጎችን ባሕርይ የማሻሻል ምክንያት በዴሞክራሲ ሥርዓት ያሉ ሰዎች በውሳኔዎች ላይ ስለሚሳተፉ፤ ከሌሎች ሥርዓት ሰዎች በተለየ እራሳቸውን ችለው እንዲያስቡ፣ በሃሳባቸው ምክንያታዊ እንዲሆኑ እና የሌሎችን መብቶች ግምት ውስጥ እንዲያስገቡ ስለሚገደዱ በሥነ ምግባር እንዲሻሻሉ ይሆናሉ። ከሚያስከትለው ጥቅም ውጭ ሌሎች ሥነ ምግባራዊ ጥቅሞች ይጠቀሳሉ። ለምሳሌ ሓርነት እና ዕኩልነት፣ እኩልነት፣ የሕግ የበላይነት፣ የመናገር መብት፣ ፍትህ ይጠቀሳሉ በዴሞክራሲ ላይ የተነሱ ትችቶች ፕላቶ የሥርዓተ ልሂቃን ዓይነት መንግስት ደጋፊ ስለነበር ዲሞክራሲን ከዚህ አቋሙ ተነስቶ ለመንቀፍ ሞክሯል። በእርሱ አስተሳሰብ በዲሞክራሲ ሥር ዓት ወደ ሥልጣን ላይ መውጣት እሚችሉት የምርጫ ሥር ዓቱን በማጭበርበር ወይንም በብልጥ ንግግር እና ስራ ሰውን በማታለል የተካኑ ሰዎች ይሆናሉ። ምርጫን እሚያሸንፉ ሰዎች ደግሞ የግዴታ መንግስታዊ ኣስተዳደር ላይ ብቁ ሆነው ስለማይገኙ፣ ዴሞክራሲ መንግስትን ለንደዚህ ያለ ግሽበት ይዳርጋል ይላል። የእንግሊዙ ቶማስ ሆብስ በአንጻሩ የዘውድ ሥርዓትን በመደገፍ፤ የዴሞክራሲ ሥርዓት መንግስት እንዳይረጋጋ እሚያረጉ ተቃውሞዎችን ያበረታታል በማለት ይነቅፋል። የዴሞክራሲ ተቋሞች ምርጫ ተቋም ዴሞክራሲ የመጣው የግሪክ ቃል ከሆኑት «ዴሞስ» ማለት «ህዝብ» እና «ክራቶስ» ማለት «ስልጣን» የመጣ ቃል ነው። በጥንታዊ የግሪክ ከተማ አቴንስ አገዛዝ ይተገበር ነበር። ዋቢ ጽሑፎች የፖለቲካ ጥናት
3638
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A6%E1%8C%8E%E1%89%B3
ቦጎታ
ቦጎታ (በረጅሙ ሳንታፌ ደ ቦጎታ) የኮሎምቢያ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 7 594,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 7,185,889 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቀድሞ የሙኢስካ ወገን ማእከል ባካታ ተብሎ ሲሆን የእስፓንያውያን ከተማ በ1530 ዓ.ም. ተመሠረተ። ዋና ከተሞች
38610
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%88%8B%20%28%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%8B%B3%29
አባላ (ወረዳ)
በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ሲሆን ከኢትዮጵያ ተራሮች ስር በስተምስራቅ ትገኛለች። አባላ ወረዳ ውስጥ ታላቁ ከተማ አባላ ነው። ህዝብ ቆጠራ አፋር ክልል
12505
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%93%E1%8B%AD%E1%89%B5%E1%88%AE%E1%8C%85%E1%8A%95
ናይትሮጅን
ናይትሮጅን የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 7 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ንጥረ ነገሮች
22669
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A6%E1%8B%AE%E1%8A%93
ቦዮና
ቦዮና ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የኮቴሃሬ አይነት ነው። የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር የተክሉ ጥቅም የኢትዮጵያ እጽዋት
16131
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A6%E1%88%AD%E1%8A%A8%E1%8A%93%20%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%9D
ቦርከና ወንዝ
ቦርከና ወንዝ በኢትዮጵያ፤ ወሎ ክፍለ ሀገር በደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች የሚገኝ ታዋቂ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ የሚገብረው ለአዋሽ ወንዝ ነው። የኢትዮጵያ ወንዞች ከኩታበር ከተማ ነው የሚጀምረው። የቦርከና ወንዝ ከሰሜን ወደ ደቡባዊ አቅጣጫ ደሴን፣ኮምቦልቻን፥ሀርቡንናከሚሴን እየሰነጠቀ በመፍሰስ ከሚሴ ከተማን ጥቂት እንዳለፈ ወደ ምስራቅ አቅጣጫ ፊቱን በማዞር ቁልቁል ወደ አፋር ምድር ይንደረደራል ።
15950
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B0%E1%89%BD%20%E1%89%8B%E1%8A%95%E1%8C%A3%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%8C%A0%E1%89%A5%E1%88%B5%E1%88%9D
ሴት ካልወለደች ቋንጣ አትጠብስም
ሴት ካልወለደች ቋንጣ አትጠብስም የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
47188
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8B%B2%E1%8A%93%20%E1%88%95%E1%8C%88%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%A5%E1%89%B5
የመዲና ሕገ መንግሥት
የመዲና ሕገ መንግሥት በነቢዩ ሙሐማድ በመዲና በ614 ዓም የፈጠረው ሕገ መንግሥት ሲሆን እስከ 653 ዓም የራሺዱን ኻሊፋት መሠረት ሰነድ ነበር። በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ ይህ ሰነድ የዓለም መጀመርያው ሕገ መንግሥት ቢባልም ይህ ስኅተት ነው፤ የሕገ መንግሥት ታሪክ ይዩ። የመዲና ሕገ መንግሥት (614 አ.ም.) ፩. ይህ የነቢዩ መሐመድ ጽሁፍ በቁራይሽና ያጥሪብ (መዲና) እስላሞችና ከእነርሱ ጋር በሚከተሉት፣ በሚተባበሩት፣ በሚታገሉት መካከል የሚነካው ነው። ፪. ከሰው ልጆች ተለይተው አንድ ብሔርና ኅብረተሠብ ይሆናሉ። ፫. የቁራይሽ ብሔርተኞች እንደ በፊቱ የደም ዋጋ ይከፍሉ፤ ለምርከኞቻቸው ቤዛ ግን ለእስላም አማኞች እንደሚገባ በምሕረትና በትክክል ይከፍሉ። ፬-፲፩. (እንዲሁም የበኒ አውፍ፣ የበኒ ሳኢዳ፣ የበኒ አል-ሃሪጥ፣ የበኒ ጁሻም፣ የበኒ አል-ናጃር፣ የበኒ አመር ኢብን አውፍ፣ የበኒ አል-ናቢት፣ የበኒ አል-አውስ ብሔርተኞች እንደ #፫) ፲፪. በአማኞች መካከል የደም ዋጋ ወይም ቤዛ የሚከፍል ድሃ ካለ ሊረዱት የጋራ ኃላፊነታቸው ነው። ፲፫. ማንም አማኝ ከሌላው አማኝ ደንበኛ ጋር ያለርሱ ፈቃድ አይባበረም። ፲፬. በአማኞች መካከል አንድ አመጸኛ ወይም በድለኛ ወይም ጥላቻ የሚያስፋፋ ማንም ሰው ካለ፣ የገዛ ልጁ ቢሆንም የሰው ሁሉ እጅ ይሆንበታል። ፲፭. ማንም አማኝ ሌላውን አማኝ ስለ አረመኔ (ማለት እስላም ስላልሆነው ሰው ምክንያት) ከቶ አይገድልም፣ ወይም አማኙ አረመኔውን በሌላው አማኝ ላይ አይረዳውም። ፲፮. የአላህ ጥበቃ አንድ የጋራ ነው። ከሁሉ ታናሽ ለሆነው ጥበቃ እንደሚደረግ ለሁላችሁ ይሁን። አማኞቹ እርስ በርስ ይረዳዱ እንጂ ሌሎችን አይረዱ። ፲፯. እኛን የሚከተሉት አይሁዶች ደግሞ እርዳታና እኩልነት ያገኙ፣ እነርሱ አይበደሉም ጠላቶቻቸውንም አንረዳም። ፲፰. የአማኞች ሰላም አንድ የጋራ ነው አይለየም። አማኞቹ በአላህ መንገድ ሲታግሉ፣ የአንዱ ወገን የግል ሰላም አይደረግም ማለት ነው። የሠላም ሁኔታ ለሁሉ እኩል መሆን አለበት እንጂ። ፲፱. በዘመቻ ጊዜ አንዱ ፈረሰኛ ሌላውን ደባሉን ከኋላው ተከትሎ ይውሰደው። ፳. አማኞቹ በአላህ መንገድ ሲታግሉ፣ የሌላው አማኝ ደም ከተፈሰሰ ቂሙን መበቀል ይኖርበታል። ፳፩. አማኞች የተሻለውን መሪነት ከአላህ ተቀብለዋል። አረመኔ ለቁራይሹ እቃ ጥበቃ መስጠት አይፈቀድም፣ በጉዳዮቹም ምንም አይግባ። ፳፪. ማንም ሰው አማኙን ያለ ምክንያት ከገደለው፣ ዘመዱ በደሙ ዋጋ ካልተጠገበ በቀር ገዳዩ በምላሽ ይገደል። አማኞቹ ሁሉ እንደ አንድ ሰው ይጸኑበት፣ እርምጃ ይወስዱበት። ፳፫. በዚሁ ጽሑፍ በአላህም በፍርድ ቀንም የሚያምን ሰው በድለኛውን ለመርዳት ወይም ለመጠብቅ ከቶ አይፈቀደም። እንዲህ ካደረገ ግን የአላህ እርጉማንና መዓቱ በሙታን ትንሳኤ ይሆንበታል፣ ያንጊዜ ምንም ንስሐ ወይም ቤዛ አይቀበልለትም። ፳፬. ስለ ማንኛውን ነገር ስትለያዩ ጉዳዩ ለአላህና ለሙሐመድ ይቀርብ። ፳፭. አይሁዶች በአማኞቹ ጎን እየታገሉ ለጦርነቱ ድርሻቸውን ይከፍላሉ። ፳፮. የበኒ አውፍ አይሁዶች ከአማኞቹ ጋር አንድ ኅብረተሠብ ናቸው። የአይሁድና ሃይማኖት ለአይሁዶቹ ይፈቀዳል። ደንበኞቻቸውም እንዲህ ናቸው፤ በድለኛው ወይም ኃጢአተኛው ግን እራሱንም ቤተሠቡንም ይበድላል። ፳፯-፴፬. እንዲሁም የበኒ አልናጃር፣ የበኒ ሳኢዳ፣ የበኒ አልሃሪጥ፣ የበኒ ጁሻም፣ የበኒ አውስ፣ የበኒ ጣላባ፣ ለጃፍና (የበኒ ጣላባ ክፍል)፣ ለበኒ አል-ሹታይባ አይሁዶች እንደ #፳፮ ይላል። ፴፭. ታማኝነት ከከሐዲነት ይጠብቃል። የጣላባም ደንበኞች እንደነሱ ይሁኑ። የአይሁዶችም ጓደኞች እንደነሱ ይሁኑ። ፴፮. ማንም ያለ ሙሐመድ ፈቃድ ወደ ጦርነት አይሄዱም። ከተበደሉ ግን ቂሙን ከማብቀል አይከለከሉም። ቂም በማብቀል ካልሆነ በቀር ሰውን የገደለው ሁሉ ራሱን ቤተሠቡንም ገድሏል። ፴፯. አይሁዶች ለውጪያቸው ይሸከማሉ፣ እስላሞችም ለውጪያቸው ይሸከማሉ። በዚህ ጽሁፍ ከተዋዋሉት ወገኖች አንዱ ቢጠቃ፣ ሌላው ለመርዳት ይመጣል። እርስ በርስ ይመካከሩ፤ ታማኝነት ከከሐዲነት ይጠብቃልና። ፴፰. ማንም ሰው ስለ ጓደኛው በደል ኃላፊ አይሆንም። የተበደለውም ሁሉ ሊረዳ ይገባል። ፴፱. አይሁዶች በአማኞች ጎን እየታገሉ ለጦርነቱ ድርሻቸውን ይከፍላሉ። (= #፳፭ በማዳግም) ፵. ያጥሪብ (መዲና) ለዚሁ ሰነድ ተከፋዮች የተቀደሠ ይሆናል። ፵፩. በደል ወይም ወንጀል ካልሠራ በቀር፣ የቤት እንግዳ (መጻተኛ) እንደ ባለቤቱ ክቡር ነው። ፵፪. ሴት በቤትሠብዋ ፈቃድ ካልሆነ በቀር የቤት እንግዳ አትሆንም። ፵፫. ማናቸውም አስቸጋሪ የሆነ ጠብ ወይም ክርክር ቢነሣ፣ ወደ አላህና ወደ ሐዋርያው ወደ ሙሐማድ መቅረብ አለበት። በዚህ ሰነድ ለቅንነትና ለደግነት የሆነውን ይቀበላል። ፵፬. ቁራይሽና የሚረዱአቸውም ጥበቃ አይሰጡም። ፵፭. በያጥሪብ ላይ ጥቃት ከደረሰ እርስ በርስ ይረዳዳሉ። ፵፮. የሰላም ውል ለመሥራትና ለመጠብቅ ቢጠየቁ፣ ይህን ማድረግ አለባቸው፤ እስላሞችም እንዲህ ቢጠየቁም የአላህ ጦርነት ካልሆነ በቀር ማድረግ አለባቸው። እያንዳንዱ ድርሻውን ከጎኑ በኩል ይቀበላል። ፵፯. የአል-አውስ አይሁዶችና ደንበኞቻቸው እንደ ሌሎቹ በዚሁ ሰነድ ያሉትን መብቶች አላቸው፤ ውሉን እስከሚያከብሩ ድረስ። ታማኝነት ከከሐዲነት ይጠብቃልና ያገኘውን ለራሱ ያገኛል። አላህ ይህን ሰነድ ተቀብሏል። ፵፰. ይህ ጽሑፍ ክፋተኛውን ወይም ከሓዲውን አይጠብቅም። በደል ወይም ክፋት ካላደረገ በቀር፣ ማንም ሰው ወደ ዘመቻ ቢሄድም ወይም እቤቱ ውስጥ ቢቆይም ጸጥ ይሆናል። አላህ ደጉን ታማኙንም ይጠብቃልና ሙሐመድ የአላህ ነቢይ ነው። ሕገ መንግሥታት
32569
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A6%E1%8D%8A%E1%88%AD
ኦፊር
ኦፊር በዕብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን የሚጠቀስ አገር ነው። በኦሪት ዘፍጥረት 10 የኖህ ልጆች ሲዘረዘሩ ከዮቅጣን ልጆች መካከል አንዱ ኦፊር የሚባል አለ። በመጽሐፈ ነገሥታት ቀዳማዊ 9፡26-28 መሠረት፣ የእስራኤል ንጉሥ ሰሎሞን መርከበኞች ከዔጽዮንጋብር ወደብ በኤርትራ ባህር (ቀይ ባህር) በመጓዝ ወደ ኦፊር መጥተው ከዚያ 420 መክሊት ወርቅ ወደ ሰሎሞን አመጡ። (በመጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ እንደገና 450 መክሊት አመጡ።) በምዕራፍ 10፡11 እነኚህም መርከበኞች ብዙ የሰንደል ዕንጨትና ዕንቁ ከኦፊር አመጡለት። እንዲሁም በምዕራፍ 22፡48 የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ «ወደ ኦፊር ሄደው ወርቅ ያመጡ ዘንድ የተርሴስን መርከቦች ሠራ፤ ነገር ግን መርከቦቹ በዔጽዮንጋብር ተሰበሩ እንጂ አልሄዱም» ይለናል። ከዚህ በላይ «የኦፊር ወርቅ» በመጽሐፈ ዜና መወዕል ቀዳማዊ 29፡4፣ በመጽሐፈ ኢዮብ 22፡24፣ 28፡16፣ በመዝሙረ ዳዊት 45፡9 እና በትንቢተ ኢሳይያስ 13፡12 ይጠቀሳል። ስለ ዮቅጣን 3 ልጆች ስለ ሳባ፣ ኦፊርና ኤውላጥ የሆነ ተጨማሪ መረጃ በአንዳንድ ጥንታዊ የአረብኛ፣ የሱርስጥ ወይም የግዕዝ ጽሑፍ ተገኝቷል። ኪታብ አል-ማጋል የሚለው በራግው ቀኖች የሳባ ንጉሥ «ፈርዖን» ኦፊርንና ኤውላጥን ለመንግሥቱ ጨመረ፣ ከዚያ «ኦፊርን ከወርቅ ድንጋይ ሠራ፤ የተራሮቹ ድንጋዮች ጥሩ ወርቅ ናቸውና»። የመዝገቦች ዋሻ እንዲህ አለው፦ «የኦፊርም ማለት የስንድ ልጆች ንጉሣቸው እንዲሆን ሎፎሮን ሾሙ፤ እሱም ኦፊርን ከወርቅ ድንጋይ ሠራ። አሁን በኦፊር ያሉት ድንጋዮች ሁሉ የወርቅ ናቸው።» የአዳምና የሕይዋን ትግል ከሠይጣን ጋራ እንዲህ ይተርከዋል፦ «ፋርአን በሳፊር (ኦፊር) ልጆች ላይ ነገሠ፤ እርሱም የሳፊርን ከተማ ከወርቅ ድንጋዮች ሠራ፤ ያውም የሳራኒያ አገር ነው፤ ስለነዚህም ወርቅ ድንጋዮች፣ የዚያው አገር ተራሮችና ድንጋዮቹ ሁሉ የወርቅ እንደ ሆኑ ይላሉ።» የኦፊር ሥፍራ እርግጥኛ አይደለም። ምክንያቱም ነገደ ኦፊር በያፌት፣ በሴምና በመጨረሻ በካም ልጆች መካከል እንደ ተገኙ የሚሉ መዝገቦች አሉ። መጀመርያ አቬንቲኑስ እንደሚጽፍ፣ ነገደ ኦፊርና አንዳንድ ሌላ የዮቅጣን ሕዝብ በባልካኖች ገብተው ኦፊር በኤፒሩስ የዛሬው አልባኒያ ሠፈሩ። ሌሎች ጽሑፎችም እንደ ሜቶዲዮስ እንደመሰከሩ ከትንሽ ዘመን ቀጥሎ ነገደ ኦፊር በአውሮፓ መቆየት ስላልወደዱ ወደ ኢንዱስ ወንዝ ሸለቆ ተጓዙ። በሌሎች ምንጮች «ፑሩ» እና «ሜሉሓ» የሚባለው አገር ነበር። ሃይሮኒሞስና ሌሎች ደግሞ እንደጻፉ፣ ከጥቂት መቶ ዓመት በኋላ ከኢንዱስ ወንዝ ተነሥተው ወደ የመን አካባቢ ወደ ዘመዶቻቸው ሳባና ኤውላጥ ሸሹ። በመጨረሻም አለቃ ታዬ፣ ተክለጻድቅ መኩርያና ሌሎች የኢትዮጵያ ጸሐፍት እንደመሠከሩ፣ ነገደ ኦፊር በኋላ በባብ ኤል መንደብ ተሻግረው በኩሽ መንግሥት ውስጥ በውጋዴን ሠፈሩ። በልዩ ልዩ ዘመናዊ አስተሳስቦች፣ በአፍሪካ (ዚምባብዌ፣ ሞዛምቢክ ወይም ኤርትራ)፣ ወይም በእስያ (አረቢያ፣ ሕንድ፣ ስሪ ላንካ፣ ፊልፒንስ ወይም አውስትራሊያ) ወይም በደቡብ አሜሪካ (ፔሩ ወይም ብራዚል) እንደ ተገኘ የሚሉ ግመቶች ኖረዋል። የእስፓንያ መርከበኛ አልቫሮ ሜንዳኛ በ1560 ዓ.ም. በፓሲፊክ ውቅያኖስ ውስጥ የሰሎሞን ደሴቶች ባገኛቸው ጊዜ፣ ጥንታዊው ኦፊር እንደ ነበሩ ስላመነ ስማቸውን ሰጣቸው። ታሪካዊ አገሮች መጽሐፍ ቅዱስ
14226
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%80%E1%89%A5%E1%89%B3%E1%88%9D%20%E1%88%8A%E1%88%B0%E1%8C%A5%20%E1%8B%A8%E1%8B%B0%E1%88%80%20%E1%89%82%E1%8C%A5%20%E1%8B%AB%E1%89%A5%E1%8C%A5
ሀብታም ሊሰጥ የደሀ ቂጥ ያብጥ
ሀብታም ሊሰጥ የደሀ ቂጥ ያብጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቅናትን የሚያስተባብብል አባባል። መደብ : ተረትና ምሳሌ
18740
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%83%E1%8A%AD%E1%88%8A%E1%8A%95%20%E1%88%AC%E1%8B%B2%E1%8A%95%E1%8C%8D
ጃክሊን ሬዲንግ
ጃክሊን ሬዲንግ (ትውልድ 1966 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊት ደራሲ ነች። በዋናነት እንግሊዝኛ: በተሰኘው ስራዋ ትታወቃለች። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር የአሜሪካ ጸሓፊዎች
34345
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%AD%E1%89%B1%E1%88%9D%20%E1%8A%A4%E1%88%AD%E1%8D%96%E1%88%AD%E1%89%B5
ካርቱም ኤርፖርት
ካርቱም ኤርፖርት የአውሮፕላን ማረፊያዎች
13003
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8C%93%E1%89%B5
አጓት
ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የመጠጥ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከወተት ነው። አጓት የሚሰራው ከአሬራ ሲሆን አዘገጃጀቱም ወተቱን በጣም ለስለስ ባለ እሳት (ጉልበት በሌለው እሳት) ላይ ጥዶ ድስቱን ክድኖ በማቆየት አሬራው አይብ ይሰራና (የአበሻ ቺዝ) ከላይ ይጠላል (ይንሳፈፋል) ። ይህንን ካረጋገጡ በኃላ እንዲቀዘቅዝ ከእሳቱ ላይ በማውረድ ሲቀዘቅዝ በወንፊት ላያ በማጥለል ነው። በዚህ አይነት አይብ እና አጓት ይሰራሉ ማለት ነው። አጓት በብዙ ህብረተሰብ ውስጥ አይጠጣም:: ሊተረጎም የሚገባ የኢትዮጵያ መጠጦች
47413
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%99%E1%88%83%E1%88%9B%E1%8B%B5%20%E1%8B%93%E1%88%8A
ሙሃማድ ዓሊ
ሙሃማድ ዓሊ ( 1934-2008 ዓም) ዝነኛ የአሜሪካ ቦክሰኛ ነበሩ። የአሜሪካ ሰዎች
43120
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%A3%E1%8D%96%E1%88%B5
መሣፖስ
መሣፖስ (ግሪክ፦ ) በሲክዮን ነገሥታት ዝርዝር የአፒያ (በኋላ ሲክዮን) ንጉሥ ነበር። ካስቶርን የጠቀሱት ጸሐፊዎች 47 ዓመት እንደ ነገሠ ይላሉ። ይህ ምናልባት 2034-1987 ዓክልበ. ግድም ያህል ነው። ቅዱስ አውግስጢኖስ እንደጻፈ አንዳንዶች የመሣፖስ ሌላ ስም «ኬፊሶስ» እንደ ነበር አሉ። ፓውሳኒዩስ ግን ይህን ንጉሥ አይጠቅስም። በስትራቦን ዘንድ፣ መሣፒዮ ተራሮች በቦዮቲያ ግሪክ፣ እንዲሁም መሣፒያ በጣልያን «ተረከዝ» (ደቡብ-ምሥራቅ) ከመሣፖስ ተሰየሙ። የሲክዮን ነገሥታት
47977
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%83%E1%88%8A%E1%8D%8B%E1%8A%AD%E1%88%B5
ሃሊፋክስ
ሃሊፋክስ () የካናዳ ክፍላገር ኖቫ ስኮሻ ዋና ከተማ ነው። የሃሊፋክስ ስም ከጥንታዊ እንግሊዝኛ ሲሆን ትርጉሙ «ቅዱስ ጽጉር» ነው። በሚግማቅኛ ቦታው ጅቡክዱክ «ትልቅ ወደብ» ተብሏል። የካናዳ ከተሞች
16841
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%89%B5%E1%88%AA%E1%8B%A8%E1%88%9D
ይትሪየም
ይትሪየም () የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 39 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) ንጥረ ነገሮች
17546
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%81%E1%88%AD%E1%8C%AD%E1%88%9D%E1%8C%AD%E1%88%9A%E1%89%B5
ቁርጭምጭሚት
ቁርጭምጭሚት በሰውነት አካላት ጥናት የእግር ቅልጥም እና እግር የሚገናኙበት ቦታ ነው። ይህ የመገጣጠሚያ አጥንት የላላ ቡለን አይነት መዋቅር ሲሆን እግር በተወሰነ አንግል እንዲንቀሳቀስ ይፈቅዳል። ሥነ አካል
1537
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%86%E1%88%AD%E1%8C%85%20%E1%8B%8B%E1%88%BD%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%89%B0%E1%8A%95
ጆርጅ ዋሽንግተን
ጆርጅ ዋሽንግተን ወይም ጊዮርጊስ ሽንግተን እ.ኤ.አ. ዋሽንግተን የአሜሪካን አብዮታዊ ጦርነት የአርበኞቹን ጦር ወደ ድል በመምራት በ1787 የዩናይትድ ስቴትስ ሕገ መንግሥት እና የፌዴራል መንግሥትን ባቋቋመው የሕገ መንግሥት ኮንቬንሽን መርታለች። ዋሽንግተን በሀገሪቱ የምስረታ ጊዜ ውስጥ ላሳዩት ልዩ ልዩ የአመራር አባላት “የሀገር አባት” ተብላለች። የዋሽንግተን የመጀመሪያው የህዝብ ቢሮ ከ1749 እስከ 1750 የኩልፔፐር ካውንቲ ቨርጂኒያ ኦፊሴላዊ ቀያሽ ሆኖ እያገለገለ ነበር። በመቀጠልም በፈረንሳይ እና በህንድ ጦርነት ወቅት የመጀመሪያውን የውትድርና ስልጠና (እንዲሁም ከቨርጂኒያ ክፍለ ጦር ጋር አዛዥነት) ተቀበለ። በኋላም ለቨርጂኒያ የበርጌሰስ ቤት ተመርጦ የአህጉራዊ ኮንግረስ ተወካይ ተባለ። እዚህ የአህጉራዊ ጦር አዛዥ ጄኔራል ሆነው ተሹመዋል። በዚህ ማዕረግ፣ በአሜሪካ አብዮታዊ ጦርነት ወቅት በዮርክታውን ከበባ እንግሊዞችን በመሸነፍ እና እጃቸውን ሲሰጡ የአሜሪካ ኃይሎችን (ከፈረንሳይ ጋር በመተባበር) አዘዙ። እ.ኤ.አ. በ 1783 የፓሪስ ስምምነት ከተፈረመ በኋላ ኮሚሽኑን ለቋል ። ዋሽንግተን የዩናይትድ ስቴትስን ሕገ መንግሥት በማፅደቅ እና በማፅደቅ ረገድ ወሳኝ ሚና ተጫውታለች። ከዚያም ሁለቴ በምርጫ ኮሌጅ በአንድ ድምፅ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጠዋል። እንደ ፕሬዝዳንት በካቢኔ አባላት ቶማስ ጄፈርሰን እና አሌክሳንደር ሃሚልተን መካከል በተደረገው ከፍተኛ ፉክክር ገለልተኛ ሆኖ እያለ ጠንካራ እና ጥሩ የገንዘብ ድጋፍ ያለው ብሄራዊ መንግስት ተግባራዊ አድርጓል። በፈረንሣይ አብዮት ወቅት የጄይ ስምምነትን በማገድ የገለልተኝነት ፖሊሲ አወጀ። ለፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤት "ሚስተር ፕሬዝዳንት" የሚለውን ማዕረግ ጨምሮ ዘላቂ ምሳሌዎችን አስቀምጧል እና የስንብት ንግግራቸው በሪፐብሊካኒዝም ላይ እንደ ቅድመ-ታዋቂ መግለጫ በሰፊው ተወስዷል። ዋሽንግተን ከባርነት ጋር የተወሳሰበ ግንኙነት የነበራት የባሪያ ባለቤት ነበረች። ዋሽንግተን በአንድ ጊዜ ወይም በሌላ ከ577 የሚበልጡ ባሮች ተቆጣጥረው ነበር፤ እነዚህ ባሪያዎች በእርሻው ላይ እና ዋይት ሀውስን ጨምሮ በቤቱ ውስጥ እንዲሰሩ ተገድደዋል። እንደ ፕሬዝደንትነት፣ ባርነትን የሚከላከሉ እና የሚገድቡ በኮንግረሱ የወጡ ህጎችን ፈርመዋል። ኑዛዜው ከባሪያው አንዱ የሆነው ዊልያም ሊ ሲሞት ነፃ መውጣት እንዳለበት እና ሌሎቹ 123 ባሪያዎች ለሚስቱ ሠርተው በሞተች ጊዜ ነፃ መውጣት አለባቸው ይላል። ሞቷን ለማፋጠን ያለውን ማበረታቻ ለማስወገድ በህይወት ዘመኗ ነፃ አወጣቻቸው። የአሜሪካ ተወላጆችን ከአንግሎ አሜሪካዊ ባህል ጋር ለመዋሃድ ሞክሯል፣ ነገር ግን በአመጽ ግጭት ወቅት የአገሬው ተወላጆችን ተቃውሞ ተዋግቷል። እሱ የአንግሊካን ቤተክርስቲያን እና የፍሪሜሶኖች አባል ነበር፣ እና በጄኔራልነት እና በፕሬዝዳንትነት ሚናው ሰፊ የሃይማኖት ነፃነትን አሳስቧል። ሲሞት በሄንሪ “ብርሃን-ሆርስ ሃሪ” ሊ “በጦርነት አንደኛ፣ መጀመሪያ በሰላም፣ እና በመጀመሪያ በአገሩ ሰዎች ልብ” ተሞገሰ። ዋሽንግተን በመታሰቢያ ሐውልቶች ፣ በፌዴራል በዓል ፣ በተለያዩ ሚዲያዎች ፣ በጂኦግራፊያዊ አካባቢዎች ፣ በብሔራዊ ዋና ከተማ ፣ በዋሽንግተን ግዛት ፣ በቴምብር እና በገንዘብ ፣ እና ብዙ ምሁራን እና ምርጫዎች ከታላላቅ የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች መካከል ፈርጀውታል። እ.ኤ.አ. በ 1976 ዋሽንግተን ከሞት በኋላ የዩናይትድ ስቴትስ የጦር ኃይሎች ጄኔራልነት ማዕረግ አገኘች። ቅድመ ህይወት (1732-1752፣ አውሮፓውያን) የዋሽንግተን ቤተሰብ በመሬት ግምት እና በትምባሆ እርባታ ሀብቱን ያፈራ የቨርጂኒያ ባለጸጋ ቤተሰብ ነበር።የዋሽንግተን ቅድመ አያት ጆን ዋሽንግተን በ1656 ከሱልግሬብ፣ ኖርዝአምፕተንሻየር እንግሊዝ ወደ እንግሊዝ ቨርጂኒያ 5,000 ሄክታር መሬት ተሰደደ። (2,000 ሄክታር) መሬት፣ በፖቶማክ ወንዝ ላይ ትንሹን አደን ክሪክን ጨምሮ። ጆርጅ ዋሽንግተን በየካቲት 22, 1732 በዌስትሞርላንድ ካውንቲ ቨርጂኒያ ውስጥ በፖፕስ ክሪክ ውስጥ ተወለደ እና ከአውግስጢኖስ እና ከሜሪ ቦል ዋሽንግተን ስድስት ልጆች የመጀመሪያው ነበር። አባቱ የሰላም ፍትሃዊ እና ከጄን በትለር የመጀመሪያ ጋብቻ አራት ተጨማሪ ልጆች የነበራት ታዋቂ የህዝብ ሰው ነበር። ቤተሰቡ በ1735 ወደ ትንሹ አደን ክሪክ ተዛወረ። በ1738 በሪፓሃንኖክ ወንዝ ላይ በቨርጂኒያ ፍሬድሪክስበርግ አቅራቢያ ወደሚገኘው የፌሪ እርሻ ተዛወሩ። አውጉስቲን በ 1743 ሲሞት ዋሽንግተን የፌሪ እርሻን እና አሥር ባሪያዎችን ወረሰ; ታላቅ ወንድሙ ላውረንስ ትንሹን አደን ክሪክን ወርሶ ተራራ ቬርኖን ብሎ ሰይሞታል። ዋሽንግተን ታላላቅ ወንድሞቹ በእንግሊዝ አፕልቢ ሰዋሰው ትምህርት ቤት የተማሩትን መደበኛ ትምህርት አልነበራቸውም፣ ነገር ግን በሃርትፊልድ የታችኛው ቸርች ትምህርት ቤት ገብተዋል። የሂሳብ፣ ትሪጎኖሜትሪ እና የመሬት ዳሰሳ ተማረ እና ጎበዝ ረቂቅ እና ካርታ ሰሪ ሆነ። ገና በጉልምስና ዕድሜ ላይ እያለ “በሚታመን ኃይል” እና “በትክክለኝነት” ይጽፍ ነበር። ነገር ግን የሱ ጽሁፍ ትንሽ ብልሃት ወይም ቀልድ አላሳየም። አድናቆትን፣ ማዕረግን እና ስልጣንን ለማሳደድ ድክመቶቹን እና ውድቀቶቹን የሌላውን ሰው ውጤት አልባነት ወደ ማላከክ ያዘነብላል። ዋሽንግተን ብዙ ጊዜ የሎረንስ አማች ዊልያም ፌርፋክስ የሆነውን ተራራ ቬርኖንን እና ቤልቮርን ጎበኘ። ፌርፋክስ የዋሽንግተን ደጋፊ እና ምትክ አባት ሆነ እና በ1748 ዋሽንግተን አንድ ወር አሳልፋለች የፌርፋክስ የሼናንዶአ ሸለቆ ንብረትን ከዘለቀ ቡድን ጋር። በቀጣዩ አመት ከዊልያም እና ሜሪ ኮሌጅ የቅየሳ ፈቃድ አግኝቷል። ምንም እንኳን ዋሽንግተን የልማዳዊ ተለማማጅነትን ባያገለግልም ፌርፋክስ የኩልፔፐር ካውንቲ ቨርጂኒያ ቀያሽ ሾመው እና እ.ኤ.አ. ጁላይ 20 ቀን 1749 ቃለ መሃላ ለማድረግ በ ተገኘ። በኋላም እራሱን ከድንበር አካባቢ ጋር ጠንቅቆ ያውቅ ነበር፣ እና ምንም እንኳን ስራውን ለቋል። በ 1750 ከሥራው, ከብሉ ሪጅ ተራሮች በስተ ምዕራብ የዳሰሳ ጥናቶችን ማድረጉን ቀጠለ. በ1752 በሸለቆው ውስጥ ወደ 1,500 ኤከር (600 ሄክታር) የሚጠጋ ገዝቶ 2,315 ኤከር (937 ሄክታር) ነበረው። እ.ኤ.አ. በ 1751 ዋሽንግተን ከሎውረንስ ጋር ወደ ባርባዶስ ሲሄድ ብቸኛ ጉዞውን አደረገ ፣ የአየር ሁኔታው ​​​​የወንድሙን የሳንባ ነቀርሳ ይፈውሳል ። ዋሽንግተን በዚያ ጉዞ ወቅት ፈንጣጣ ያዘ፣ ይህም ክትባት ሰጠው እና ፊቱን በትንሹ ጠባሳ አድርጎታል። ሎውረንስ በ 1752 ሞተ, እና ዋሽንግተን ተራራ ቬርኖንን ከመበለቲቱ አን አከራይቷል. በ1761 ከሞተች በኋላ ወረሰ። የቅኝ ግዛት ወታደራዊ ሥራ (1752-1758፣ የአውሮፓ የቀን መቁጠሪያ) የሎውረንስ ዋሽንግተን የቨርጂኒያ ሚሊሻ ረዳት ጄኔራል በመሆን ያገለገለው ግማሽ ወንድሙ ጆርጅ ኮሚሽን እንዲፈልግ አነሳስቶታል። የቨርጂኒያ ሌተና ገዥ ሮበርት ዲንዊዲ ጆርጅ ዋሽንግተንን ከአራቱ የሚሊሻ አውራጃዎች ዋና እና አዛዥ አድርጎ ሾመ። ኦሃዮ ሸለቆን ለመቆጣጠር ብሪቲሽ እና ፈረንሳዮች ይፎካከሩ ነበር። እንግሊዞች በኦሃዮ ወንዝ ላይ ምሽጎችን እየገነቡ በነበሩበት ወቅት፣ ፈረንሳዮችም ተመሳሳይ ነገር ያደርጉ ነበር—በኦሃዮ ወንዝ እና በኤሪ ሀይቅ መካከል ምሽግ ይገነቡ ነበር። በጥቅምት 1753 ዲንዊዲ ዋሽንግተንን ልዩ መልዕክተኛ አድርጎ ሾመ። ጆርጅን ልኮ የፈረንሣይ ጦር በእንግሊዝ እየተጠየቀ ያለውን መሬት ለቀው እንዲወጡ ጠየቀ። ዋሽንግተን የተሾመችው ከ ጋር ሰላም ለመፍጠር እና ስለ ፈረንሣይ ኃይሎች ተጨማሪ መረጃ ለመሰብሰብ ነው። ዋሽንግተን ከፊል ንጉስ ታናካሪሰን እና ሌሎች የኢሮብ አለቆች ጋር በሎግስታውን ተገናኝተው ስለ ፈረንሣይ ምሽግ ብዛት እና ቦታ እንዲሁም በፈረንሣይ የተያዙ ግለሰቦችን በተመለከተ መረጃ ሰብስቧል። ዋሽንግተን በታንቻሪሰን ኮንቶካውሪየስ (ከተማ አጥፊ ወይም መንደር በላ) የሚል ቅጽል ስም ተሰጠው። ቅፅል ስሙ ከዚህ ቀደም ለቅድመ አያቱ ጆን ዋሽንግተን በአስራ ሰባተኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ በሱስክሃንኖክ ተሰጥቶ ነበር። የዋሽንግተን ፓርቲ በህዳር 1753 ኦሃዮ ወንዝ ላይ ደረሰ፣ እና በፈረንሳይ ፓትሮል ተጠልፏል። ፓርቲው ወደ ፎርት ለ ቦኡፍ ታጅቦ ዋሽንግተንን በወዳጅነት አቀባበል ተደረገላት። የብሪታንያ ጥያቄን ለፈረንሳዩ አዛዥ ሴንት ፒየር አሳልፎ ሰጠ ፣ ግን ፈረንሳዮች ለመልቀቅ ፈቃደኛ አልሆኑም። ሴንት ፒየር ለዋሽንግተን ይፋዊ መልሱን በታሸገ ኤንቨሎፕ ከጥቂት ቀናት መዘግየት በኋላ እንዲሁም ለፓርቲያቸው ወደ ቨርጂኒያ ለሚደረገው ጉዞ ምግብ እና ተጨማሪ የክረምት ልብስ ሰጠ። ዋሽንግተን በ 77 ቀናት ውስጥ አስቸጋሪ የሆነውን ተልእኮውን በአስቸጋሪ የክረምት ሁኔታዎች ውስጥ አጠናቀቀ, ይህም ዘገባው በቨርጂኒያ እና በለንደን ታትሞ በነበረበት ጊዜ የልዩነት መለኪያን አግኝቷል. የፈረንሳይ እና የህንድ ጦርነት እ.ኤ.አ. ዋሽንግተን በሚያዝያ ወር ግማሽ ክፍለ ጦርን ይዞ ወደ ሹካዎች ሄደች እና ብዙም ሳይቆይ 1,000 ያህሉ የፈረንሣይ ጦር የፎርት ዱከስኔ ግንባታ እንደጀመረ ተረዳች። በግንቦት ወር በግሬት ሜዳውስ የመከላከያ ቦታ ካዘጋጀ በኋላ ፈረንሳዮች በሰባት ማይል (11 ኪሎ ሜትር) ካምፕ እንደሰሩ ተረዳ። ጥቃት ለመሰንዘር ወሰነ። የሌሊት ትዕይንት ዋሽንግተን መሃል ላይ፣ በመኮንኖች እና በህንዶች መካከል ቆሞ፣ በመብራት ዙሪያ፣ የጦር ካውንስል ይዟል ሌተና ኮሎኔል ዋሽንግተን በፎርት ኔሴሲቲ የምሽት ምክር ቤትን ያዙ የፈረንሣይ ጦር ወደ ሃምሳ የሚጠጉ ሰዎች ብቻ ስለነበሩ ዋሽንግተን ግንቦት 28 ቀን ከቨርጂኒያውያን እና ከህንድ አጋሮች ጋር ትንሽ ጦር አስከትሎ አድፍጦ ዘመተባቸው። የጁሞንቪል ጉዳይ” ተከራክሯል፣ እናም የፈረንሳይ ወታደሮች በሙስኪት እና በ ተገድለዋል። ብሪታኒያን ለቀው እንዲወጡ ዲፕሎማሲያዊ መልእክት ያስተላለፉት የፈረንሣይ አዛዥ ጆሴፍ ኩሎን ደ ጁሞንቪል ተገድለዋል። የፈረንሣይ ጦር ጁሞንቪልን እና አንዳንድ ሰዎቹ ሞተው እና ጭንቅላታቸውን አግተው ዋሽንግተን መሆኗን ጠረጠሩ። ዋሽንግተን የፈረንሳይን አላማ ባለማስተላለፍ ተርጓሚውን ወቅሳለች። ዲንዊዲ ዋሽንግተን በፈረንሳዮች ላይ ስላደረገው ድል እንኳን ደስ አላችሁ። ይህ ክስተት የፈረንሳይ እና የሕንድ ጦርነትን አቀጣጠለ፣ በኋላም የታላቁ የሰባት ዓመታት ጦርነት አካል ሆነ። ሙሉው የቨርጂኒያ ሬጅመንት የሬጅመንታል አዛዥ ሲሞት ወደ ሬጅመንት እና ኮሎኔልነት ማዘዙን በሚገልጽ ዜና በሚቀጥለው ወር ዋሽንግተንን በፎርት ኔሴሲቲ ተቀላቀለ። ሬጅመንቱን ያጠናከረው በካፒቴን ጀምስ ማካይ የሚመራው የመቶ ደቡብ ካሮሊናውያን ገለልተኛ ኩባንያ ሲሆን የንጉሣዊው ኮሚሽኑ ከዋሽንግተን የበለጠ ብልጫ ያለው እና የትእዛዝ ግጭት ተፈጠረ። በጁላይ 3 የፈረንሳይ ጦር ከ900 ሰዎች ጋር ጥቃት ሰነዘረ እና የተከተለው ጦርነት በዋሽንግተን እጅ መስጠት ተጠናቀቀ። ከዚህ በኋላ ኮሎኔል ጀምስ ኢንስ የኢንተር ቅኝ ግዛት ኃይሎችን አዛዥ ወሰደ፣ የቨርጂኒያ ክፍለ ጦር ተከፍሎ ነበር፣ እና ዋሽንግተን የመቶ አለቃ ቀረበላት፣ እሱም ፈቃደኛ አልሆነም እና ኮሚሽኑን በመልቀቅ። ከሌሎች ወታደሮች ጋር በጦር ሜዳ መካከል ዋሽንግተን በፈረስ ላይ የዋሽንግተን ወታደር፡ ሌተና ኮሎኔል ዋሽንግተን በሞኖንጋሄላ ጦርነት ወቅት በፈረስ ላይ ነበር (ዘይት፣ ሬይኒየር፣ 1834) እ.ኤ.አ. በ 1755 ዋሽንግተን ፈረንሳዮችን ከፎርት ዱከስኔ እና ከኦሃዮ ሀገር ለማባረር የብሪታንያ ጉዞን ለሚመራው ለጄኔራል ኤድዋርድ ብራድዶክ ረዳት በመሆን በፈቃደኝነት አገልግሏል። በዋሽንግተን ጥቆማ፣ ብራድዶክ ሰራዊቱን ወደ አንድ ዋና አምድ እና ቀላል የታጠቀ “የሚበር አምድ” ብሎ ከፍሎታል። በከባድ የተቅማጥ በሽታ ሲሰቃይ ዋሽንግተን ወደ ኋላ ቀርታለች እና ብራድዶክን በሞኖንጋሄላ ሲቀላቀል ፈረንሣይ እና የሕንድ አጋሮቻቸው የተከፋፈለውን ጦር አድፍጠው ያዙ። በሟች የቆሰለውን ብራድዶክን ጨምሮ የእንግሊዝ ጦር ሁለት ሶስተኛው ተጎጂዎች ሆነዋል። በሌተና ኮሎኔል ቶማስ ጌጅ ትእዛዝ በዋሽንግተን አሁንም በጣም ታምማ የተረፉትን ሰብስቦ የኋላ ጠባቂ በማቋቋም የኃይሉ ቅሪቶች እንዲለቁ እና እንዲያፈገፍጉ አስችሎታል። በእጮኝነት ጊዜ ሁለት ፈረሶች ከሥሩ ተረሸኑ፣ ኮፍያውና ኮቱ በጥይት ተመትተዋል። በእሳቱ ውስጥ የነበረው ባህሪው በፎርት ኔሴሲቲ ጦርነት ውስጥ በትእዛዙ ላይ ተቺዎች የነበረውን መልካም ስም ዋጅቶታል፣ ነገር ግን በተተኪው አዛዥ (ኮሎኔል ቶማስ ዳንባር) ተከታታይ ስራዎችን በማቀድ አልተካተተም። የቨርጂኒያ ክፍለ ጦር በነሀሴ 1755 እንደገና ተመሠረተ እና ዲንዊዲ በኮሎኔል ማዕረግ ዋሽንግተንን አዛዥ አድርጎ ሾመ። ዋሽንግተን በፎርት ዱከስኔ ላይ ለሚሰነዘረው ጥቃት ትዕግሥት የለሽ በሆነው በፎርት ዱከስኔ ላይ ትዕግሥት የጎደለው ፣ በዚህ ጊዜ ከከፍተኛ የንጉሣዊ ማዕረግ ካፒቴን ከጆን ዳግዎርድ ጋር ተፋጠጠ። ንጉሣዊ ኮሚሽን ሰጠው እና ጉዳዩን በየካቲት 1756 ከብራድዶክ ተተኪ ዊልያም ሸርሊ ጋር እና እንደገና በጥር 1757 ከሸርሊ ተከታይ ሎርድ ሉዶውን ጋር ጠየቀ። ሸርሊ በዋሽንግተን ደግነት በዳግማዊት ጉዳይ ላይ ብቻ ገዝቷል; ሉዱውን ዋሽንግተንን አዋረደ፣ የንጉሣዊውን ኮሚሽን አልተቀበለውም እና ፎርት ኩምበርላንድን ከማስተዳደር ኃላፊነት ለማላቀቅ ብቻ ተስማማ። እ.ኤ.አ. በ 1758 የቨርጂኒያ ክፍለ ጦር ፎርብስ ፎርብስን ለመያዝ ለብሪቲሽ ፎርብስ ጉዞ ተመደበ። ዋሽንግተን ከጄኔራል ጆን ፎርብስ ዘዴዎች እና ከተመረጠው መንገድ ጋር አልተስማማችም። ሆኖም ፎርብስ ዋሽንግተንን የብሬቬት ብርጋዴር ጄኔራል አድርጎ ምሽጉን ከሚያጠቁት ከሶስቱ ብርጌዶች አንዱን ትእዛዝ ሰጠው። ጥቃቱ ከመጀመሩ በፊት ፈረንሳዮች ምሽጉን እና ሸለቆውን ጥለው ሄዱ; ዋሽንግተን 14 ሰዎች ሲሞቱ እና 26 ቆስለዋል ያለው የወዳጅነት የእሳት አደጋ ብቻ ነው የተመለከተው። ጦርነቱ ለተጨማሪ አራት ዓመታት ቀጠለ፣ እና ዋሽንግተን ኮሚሽኑን ትቶ ወደ ተራራ ቬርኖን ተመለሰ።በዋሽንግተን ስር፣ የቨርጂኒያ ሬጅመንት 300 ማይል (480 ኪሜ) ድንበር ከሃያ የህንድ ጥቃቶች በአስር ወራት ውስጥ ተከላክሏል። ከ 300 ወደ 1,000 ሰዎች ሲጨምር የሬጅመንቱን ሙያዊነት ጨምሯል ፣ እናም የቨርጂኒያ ድንበር ህዝብ ከሌሎች ቅኝ ግዛቶች ያነሰ መከራ ደርሶበታል። አንዳንድ የታሪክ ተመራማሪዎች ይህ በጦርነቱ ወቅት የዋሽንግተን “ብቸኛ ብቃት የሌለው ስኬት” ነበር ይላሉ። ምንም እንኳን የንጉሳዊ ኮሚሽንን እውን ማድረግ ባይችልም, በራስ መተማመንን, የአመራር ክህሎቶችን እና በብሪቲሽ ወታደራዊ ዘዴዎች ላይ በዋጋ ሊተመን የማይችል እውቀት አግኝቷል. በቅኝ ገዥ ፖለቲከኞች መካከል ዋሽንግተን የታየዉ አጥፊ ፉክክር ከጊዜ በኋላ ለጠንካራ ማዕከላዊ መንግስት ድጋፍ አድርጓል። ጋብቻ፣ ሲቪል እና ፖለቲካዊ ህይወት (1755-1775፣ የአውሮፓ የቀን መቁጠሪያ) በጃንዋሪ 6, 1759 ዋሽንግተን በ26 ዓመቷ ማርታ ዳንድሪጅ ኩስቲስ የተባለችውን የ27 ዓመቷን ባለጸጋ የእርሻ ባለቤት ዳንኤል ፓርኬ ኩስቲስ አገባች። ጋብቻው የተካሄደው በማርታ ንብረት ነው; እሷ አስተዋይ፣ ደግ እና የተክላይ ንብረትን በማስተዳደር ረገድ ልምድ ያለው ነበረች፣ እና ጥንዶቹ ደስተኛ ትዳር ፈጠሩ። ከቀድሞ ትዳሯ ልጆች የሆኑትን ጆን ፓርኬ ኩስቲስ (ጃኪ) እና ማርታ "ፓትሲ" ፓርኬ ኩስቲስን ያሳደጉ ሲሆን በኋላም የጃኪ ልጆችን ኤሌኖር ፓርክ ኩስቲስ (ኔሊ) እና ጆርጅ ዋሽንግተን ፓርኬ ኩስቲስ (ዋሺን) አሳድገዋል። እ.ኤ.አ. በ1751 በዋሽንግተን ከፈንጣጣ በሽታ ጋር የተደረገው ጦርነት ንፁህ እንዳደረገው ይገመታል፣ ምንም እንኳን “ማርታ የመጨረሻ ልጇን ፓትሲ በወለደች ጊዜ ጉዳት አጋጥሟት ሊሆን ይችላል፣ ይህም ተጨማሪ መውለድን የማይቻል ያደርገዋል። ጥንዶቹ አንድም ልጅ አንድ ላይ ባለመውለድ አዝነዋል።በአሌክሳንድሪያ አቅራቢያ ወደምትገኘው የቬርኖን ተራራ ተዛወሩ፣ እዚያም የትምባሆና የስንዴ ተከላ ሆኖ ሕይወትን ወስዶ የፖለቲካ ሰው ሆኖ ብቅ አለ። ጋብቻው ዋሽንግተን በ18,000 ኤከር (7,300 ሄክታር) የኩስቲስ ርስት ላይ የማርታ አንድ ሶስተኛ ዶወር ወለድ ላይ ለዋሽንግተን ቁጥጥር ሰጠ እና የቀረውን ሁለት ሶስተኛውን ለማርታ ልጆች አስተዳድሯል። ንብረቱ 84 ባሪያዎችንም አካቷል። ከቨርጂኒያ በጣም ሀብታም ሰዎች አንዱ ሆነ፣ ይህም ማህበራዊ አቋሙን ከፍ አድርጎታል። በዋሽንግተን ግፊት፣ ገዥ ሎርድ ቦቴቱርት በፈረንሳይ እና በህንድ ጦርነት ወቅት ለሁሉም በጎ ፈቃደኞች ሚሊሻዎች የዲንዊዲን 1754 የመሬት ስጦታ ቃል ገብቷል። በ1770 መገባደጃ ላይ ዋሽንግተን በኦሃዮ እና በታላቁ የካናውሃ ክልሎች ያሉትን መሬቶች መረመረ፣ እና እሱን ለመከፋፈል ቀያሽ ዊልያም ክራውፎርድን ተቀላቀለ። ክራውፎርድ 23,200 ኤከር (9,400 ሄክታር) ለዋሽንግተን ሰጠ። ዋሽንግተን ለአርበኞች መሬታቸው ኮረብታማ እና ለእርሻ ስራ የማይመች መሆኑን ነግሯቸው 20,147 ሄክታር (8,153 ሄክታር) ለመግዛት ተስማምተው፣ አንዳንድ ሰዎች እንደተታለሉ እንዲሰማቸው አድርጓል። በተጨማሪም የቬርኖንን ተራራ በእጥፍ ወደ 6,500 ኤከር (2,600 ሄክታር) በማሳደግ የባሪያ ህዝቦቿን በ1775 ከመቶ በላይ አሳደገ። የዋሽንግተን የፖለቲካ እንቅስቃሴ የጓደኛውን ጆርጅ ዊልያም ፌርፋክስን እ.ኤ.አ. በ1755 አካባቢውን በቨርጂኒያ ሃውስ ኦፍ ቡርጌሰስ ለመወከል ባደረገው ጨረታ መደገፍን ያካትታል። ይህ ድጋፍ በዋሽንግተን እና በሌላኛው የቨርጂኒያ ተክል ነዋሪ ዊልያም ፔይን መካከል አካላዊ አለመግባባት አስከትሏል። ዋሽንግተን ከቨርጂኒያ ሬጅመንት መኮንኖች እንዲቆሙ ማዘዙን ጨምሮ ሁኔታውን አረጋጋለች። ዋሽንግተን በማግስቱ በአንድ መጠጥ ቤት ውስጥ ፔይንን ይቅርታ ጠየቀች። ፔይን በድብድብ ለመወዳደር ሲጠብቅ ነበር። እንደ የተከበረ ወታደራዊ ጀግና እና ትልቅ የመሬት ባለቤት ዋሽንግተን የአካባቢ ቢሮዎችን ይይዝ እና ከ 1758 ጀምሮ ለሰባት ዓመታት በበርጌሰስ ቤት ውስጥ ፍሬድሪክ ካውንቲ ወክሎ ለቨርጂኒያ ግዛት ህግ አውጪ ተመረጠ። መራጮችን በቢራ፣ ብራንዲ እና ሌሎች መጠጦች አቀረበ ምንም እንኳን በፎርብስ ጉዞ ላይ በማገልገል ላይ እያለ ባይኖርም. በምርጫው 40 በመቶ የሚሆነውን ድምጽ በማግኘት አሸንፏል፣ ሌሎች ሶስት እጩዎችን በበርካታ የሀገር ውስጥ ደጋፊዎች ታግዞ አሸንፏል። ገና በህግ አውጭነት ስራው ብዙም አይናገርም ነበር፣ ነገር ግን ከ1760ዎቹ ጀምሮ በአሜሪካ ቅኝ ግዛቶች ላይ የብሪታንያ የግብር ፖሊሲ እና የመርካንቲሊስት ፖሊሲዎች ላይ ታዋቂ ተቺ ሆነ። የማርታ ዋሽንግተን ሜዞቲንት፣ ቆማ፣ መደበኛ ጋውን ለብሳ፣ በ1757 በጆን ወላስተን ፎቶ ላይ የተመሰረተ ማርታ ዋሽንግተን በ1757 በጆን ዎላስተን የቁም ሥዕል ላይ የተመሠረተ በወረራ ዋሽንግተን ተክላ ነበር, እና የቅንጦት እና ሌሎች ሸቀጦችን ከእንግሊዝ ያስመጣ ነበር, ትምባሆ ወደ ውጭ በመላክ ይከፍላል. ያካበተው ወጪ ከዝቅተኛ የትምባሆ ዋጋ ጋር ተዳምሮ በ1764 1,800 ፓውንድ ዕዳ ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል፣ ይህም ይዞታውን እንዲያሻሽል አነሳሳው። እ.ኤ.አ. በ 1765 በአፈር መሸርሸር እና በሌሎች የአፈር ችግሮች ምክንያት የቬርኖንን የመጀመሪያ ደረጃ ገንዘብ ሰብል ከትንባሆ ወደ ስንዴ ለውጦ የበቆሎ ዱቄት ወፍጮ እና አሳ ማጥመድን ይጨምራል። , እና ቢሊያርድስ. ብዙም ሳይቆይ ዋሽንግተን በቨርጂኒያ ውስጥ ካሉ የፖለቲካ እና ማህበራዊ ልሂቃን መካከል ተቆጥራለች። ከ1768 እስከ 1775 ወደ ተራራው ቬርኖን ርስት 2,000 የሚያህሉ እንግዶችን ጋብዟል፣ በተለይም “የደረጃ ሰዎች” ብሎ የሚጠራቸውን። በ1769 በቨርጂኒያ ምክር ቤት ከታላቋ ብሪታንያ የሚመጡ እቃዎች ላይ እገዳ ለማቆም ህግ በማውጣት በፖለቲካዊ ንቁ ተሳትፎ አድርጓል። የዋሽንግተን የእንጀራ ልጅ የሆነው ፓትሲ ኩስቲስ በ12 ዓመቷ በሚጥል በሽታ ተሠቃይታለች፣ እና በ1773 እቅፏ ውስጥ ሞተች። በማግስቱ ለቡርዌል ባሴት እንዲህ ሲል ጽፏል፡- “የዚህን ቤተሰብ ችግር ከመግለጽ ይልቅ መፀነስ ቀላል ነው” . ሁሉንም የንግድ እንቅስቃሴዎች ሰርዞ በየምሽቱ ከማርታ ጋር ለሦስት ወራት ያህል ቆየ። የብሪቲሽ ፓርላማ እና የዘውድ ተቃውሞ ዋሽንግተን ከአሜሪካ አብዮት በፊት እና ወቅት ማዕከላዊ ሚና ተጫውታለች። ለእንግሊዝ ጦር የነበረው ንቀት የጀመረው ወደ መደበኛው ጦር ሠራዊት ለማደግ ሲሻገር ነው። የብሪቲሽ ፓርላማ በቅኝ ግዛቶች ላይ ተገቢውን ውክልና ሳይሰጥ የጣለውን ቀረጥ በመቃወም እሱ እና ሌሎች ቅኝ ገዥዎች በ1763 በወጣው የሮያል አዋጅ አሜሪካ ከአሌጌኒ ተራሮች በስተ ምዕራብ ያለውን ሰፈር በመከልከል እና የብሪታንያ የጸጉር ንግድን በመጠበቅ ተቆጥተዋል። ዋሽንግተን እ.ኤ.አ. በ 1765 የወጣው የቴምብር ህግ "የጭቆና ድርጊት" ነው ብሎ ያምን ነበር እና የተሻረበትን በሚቀጥለው አመት አከበረ። በ1760ዎቹ መገባደጃ ላይ፣ የብሪቲሽ ዘውዱ በአሜሪካ አትራፊ በሆነው የምዕራባዊ መሬት ግምት ውስጥ ጣልቃ የገባው በአሜሪካ አብዮት ላይ ነው። ዋሽንግተን ራሱ የበለጸገ የመሬት ግምታዊ ነበር እና በ 1767 "ጀብዱዎች" ወደ ኋላ አገር ምዕራባዊ አገሮችን እንዲያገኝ አበረታቷል. ዋሽንግተን በ 1767 በፓርላማ የወጣውን ሐዋርያትን በመቃወም ሰፊ ተቃውሞዎችን እንዲመራ ረድቷል እና በግንቦት 1769 በጆርጅ ሜሰን የተዘጋጀውን ሀሳብ አስተዋወቀ ። ቨርጂኒያውያን የብሪታንያ ዕቃዎችን እንዲከለከሉ የሚጠራው; የሐዋርያት ሥራ በ1770 ተሰርዟል። ፓርላማ የማሳቹሴትስ ቅኝ ገዥዎችን በ1774 በቦስተን ሻይ ፓርቲ ውስጥ በነበራቸው ሚና ዋሽንግተን “የመብቶቻችን እና ልዩ መብቶች ወረራ” በማለት የጠቀሰውን የማስገደድ ድርጊቶችን በማለፍ ለመቅጣት ፈለገ። እንደ ጥቁሮችም በዘፈቀደ እየገዛን እንደ ተገራች ባሪያዎች ያደርገናል። በዚያ ጁላይ፣ እሱ እና ጆርጅ ሜሰን ዋሽንግተን ለሚመራው የፌርፋክስ ካውንቲ ኮሚቴ የውሳኔዎችን ዝርዝር አዘጋጅተዋል፣ እና ኮሚቴው የፌርፋክስ ውሳኔዎችን ለአህጉራዊ ኮንግረስ ጥሪ እና የባሪያ ንግድን አቁሟል። በነሀሴ 1፣ ዋሽንግተን የመጀመሪያውን ተሳትፏል። ከሴፕቴምበር 5 እስከ ኦክቶበር 26, 1774 ለአንደኛው ኮንቲኔንታል ኮንግረስ ውክልና ሆኖ የተመረጠበት የቨርጂኒያ ኮንቬንሽን፣ እሱ ደግሞ ተገኝቷል። እ.ኤ.አ. የአሜሪካ አብዮታዊ ጦርነት ሚያዝያ 19, 1775 በሌክሲንግተን እና በኮንኮርድ ጦርነት እና በቦስተን ከበባ ተጀመረ። ቅኝ ገዢዎቹ ከእንግሊዝ ቅኝ ግዛት በመላቀቅ ለሁለት ተከፍለው የእንግሊዝ አገዛዝን ያልተቀበሉ አርበኞች እና ለንጉሱ ተገዢ መሆን የሚሹ ታማኞች ነበሩ። ጄኔራል ቶማስ ጌጅ በጦርነቱ መጀመሪያ ላይ በአሜሪካ የብሪታንያ ጦር አዛዥ ነበር። የጦርነት መጀመሪያውን አስደንጋጭ ዜና ሲሰማ ዋሽንግተን “ታዘነች እና ደነገጠች” እና በግንቦት 4 ቀን 1775 ከደብረ ቬርኖን በፍጥነት ተነስቶ በፊላደልፊያ ሁለተኛውን ኮንቲኔንታል ኮንግረስ ተቀላቀለ። ዋና አዛዥ ኮንግረስ ሰኔ 14, 1775 ኮንቲኔንታል ጦርን ፈጠረ እና ሳሙኤል እና ጆን አዳምስ ዋሽንግተንን ዋና አዛዥ አድርጎ ሾሙ። ዋሽንግተን በጆን ሃንኮክ ላይ የተመረጠችው በወታደራዊ ልምዱ እና አንድ ቨርጂኒያዊ ቅኝ ግዛቶችን አንድ ያደርጋል የሚል እምነት ስለነበረ ነው። ‹ምኞቱን በቁጥጥሩ ስር ያደረገ› እንደ ቀስቃሽ መሪ ይቆጠር ነበር። በማግስቱ በኮንግረስ ዋና አዛዥ ሆነው በሙሉ ድምፅ ተመርጠዋል። ዋሽንግተን ዩኒፎርም ለብሶ በኮንግሬስ ፊት ቀርቦ ሰኔ 16 ቀን የመቀበል ንግግር ሰጠ፣ ደሞዙን አሽቆለቆለ - ምንም እንኳን በኋላ ላይ ወጭ ተመልሷል። ሰኔ 19 ላይ ተልእኮ ተሰጥቶት ነበር እና ጆን አደምስን ጨምሮ የኮንግረሱ ተወካዮች አድናቆት ያተረፉት እሱ እሱ ቅኝ ግዛቶችን ለመምራት እና አንድ ለማድረግ የሚስማማው ሰው እንደሆነ ተናግሯል። ኮንግረስ ዋሽንግተንን "የተባበሩት ቅኝ ግዛቶች ጦር ጄኔራል እና አዛዥ አዛዥ እና የተነሱት ወይም የሚነሱ ሀይሎች ሁሉ" ሾመ እና በሰኔ 22, 1775 የቦስተንን ከበባ እንዲቆጣጠር አዘዘው። ኮንግረሱ ዋና ዋና መኮንኖቹን መረጠ፣ ሜጀር ጀነራል አርቴማስ ዋርድ፣ አድጁታንት ጀነራል ሆራቲዮ ጌትስ፣ ሜጀር ጀነራል ቻርልስ ሊ፣ ሜጀር ጀነራል ፊሊፕ ሹይለር፣ ሜጀር ጀነራል ናትናኤል ግሪን፣ ኮሎኔል ሄንሪ ኖክስ እና ኮሎኔል አሌክሳንደር ሃሚልተንን ጨምሮ ዋሽንግተን በኮሎኔል ቤኔዲክት አርኖልድ ተደንቀዋል። የካናዳ ወረራ እንዲጀምር ኃላፊነት ሰጠው። እንዲሁም የፈረንሳይ እና የህንድ ጦርነት ባላገሩን ብርጋዴር ጄኔራል ዳንኤል ሞርጋን ጋር ተቀላቀለ። ሄንሪ ኖክስ አዳምስን በመሳሪያ እውቀት አስደነቀው፣ እና ዋሽንግተን ኮሎኔል እና የጦር መሳሪያ አዛዥ አድርጎ አሳደገችው። በጦርነቱ መጀመሪያ ላይ ዋሽንግተን ጥቁሮችን፣ ነፃም ሆነ ባርነት ወደ ኮንቲኔንታል ጦር መመልመልን ተቃወመች። ከሹመቱ በኋላ ዋሽንግተን ምዝገባቸውን ከልክሏቸዋል። እንግሊዞች ቅኝ ግዛቶችን የመከፋፈል እድል አዩ፣ እና የቨርጂኒያ ቅኝ ገዥ ገዥ አዋጅ አወጣ፣ ባሪያዎች ከእንግሊዝ ጋር ከተቀላቀሉ ነፃነታቸውን እንደሚያገኙ ቃል ገባ። እ.ኤ.አ. በ 1777 መገባደጃ ላይ የሰው ኃይል ለማግኘት ተስፋ ቆርጣ ፣ ዋሽንግተን ተጸጸተ እና እገዳውን ገለበጠች። በጦርነቱ ማብቂያ ላይ ከዋሽንግተን ጦር አንድ አስረኛው አካባቢ ጥቁሮች ነበሩ። የብሪታንያ እጅ ከሰጠች በኋላ ዋሽንግተን የፓሪስ የመጀመሪያ ስምምነት ውሎችን ለማስፈጸም በብሪቲሽ ነፃ የወጡትን ባሪያዎች በማንሳት ወደ ባርነት በመመለስ ፈለገች። ይህንን ጥያቄ ለሰር ጋይ ካርሌተን በግንቦት 6, 1783 እንዲያቀርብ አዘጋጀ። በምትኩ ካርሌተን 3,000 የነጻነት ሰርተፍኬቶችን ሰጠ እና በኒውዮርክ ሲቲ ይኖሩ የነበሩ ባሪያዎች በሙሉ ከተማዋን በብሪታንያ ህዳር 1783 ከመውጣቷ በፊት ለቀው መውጣት ቻሉ። ከጦርነቱ በኋላ ዋሽንግተን በአገር ወዳድ አታሚ ዊልያም ጎድዳርድ የታተመው በጦርነቱ ወቅት እንደ ዋና አዛዥነቱ አጠያያቂ ምግባሩ በጄኔራል ሊ የተከሰሱበት ክስ ኢላማ ሆናለች። ጎድዳርድ እ.ኤ.አ. ." ዋሽንግተን መለሰ፣ ጎድዳርድ የሚፈልገውን እንዲያትም እና "... የማያዳላ እና የማይናቅ አለም" እንዲፈቅድላቸው የራሳቸውን ድምዳሜ እንዲሰጡ ነገረው። የቦስተን ከበባ በ1775 መጀመሪያ ላይ፣ እያደገ ለመጣው የአመጽ እንቅስቃሴ ምላሽ፣ ለንደን ቦስተን እንዲይዝ በጄኔራል ቶማስ ጌጅ የሚታዘዝ የብሪታንያ ጦር ላከ። በከተማዋ ላይ ምሽጎችን አቆሙ, ለማጥቃት የማይቻል አድርገውታል. የተለያዩ የአካባቢ ሚሊሻዎች ከተማዋን ከበቡ እና ብሪታኒያዎችን ውጤታማ በሆነ መንገድ በማጥመድ ግጭት ተፈጠረ። ዋሽንግተን ወደ ቦስተን ሲያቀና የሰልፉ ቃል ከእርሱ በፊት ነበር፣ እና በሁሉም ቦታ ሰላምታ ተሰጠው። ቀስ በቀስ የአርበኞች ግንባር ምልክት ሆነ። እ.ኤ.አ. ሐምሌ 2 ቀን 1775 ፓትሪዮት በአቅራቢያው በሚገኘው ባንከር ሂል ከተሸነፈ ከሁለት ሳምንታት በኋላ የካምብሪጅ ፣ የማሳቹሴትስ ዋና መሥሪያ ቤትን አቋቋመ እና አዲሱን ጦር እዚያ መረመረ ፣ ግን ዲሲፕሊን የሌለው እና መጥፎ አለባበስ ያለው ሚሊሻ አገኘ። ከተመካከረ በኋላ፣ የቤንጃሚን ፍራንክሊን የተጠቆመ ማሻሻያዎችን አስጀምሯል - ወታደሮቹን በመቆፈር እና ጥብቅ ተግሣጽ፣ ግርፋት እና እስራት ያስገባ። ዋሽንግተን ሹማምንቱን የውትድርና ውጤታማነትን ለማረጋገጥ የተቀጣሪዎችን ብቃት እንዲለዩ እና ብቃት የሌላቸውን መኮንኖች በማንሳት ትእዛዝ አስተላለፈ። የተማረኩትን የአርበኞች ግንቦት 7 መኮንኖችን ከእስር እንዲፈታ እና በሰብአዊነት እንዲይዛቸው ለቀድሞ የበላይ ለሆነው ለጌጅ ተማጽኗል። በጥቅምት 1775 ንጉስ ጆርጅ ሳልሳዊ ቅኝ ግዛቶቹ ግልጽ በሆነ አመጽ ላይ መሆናቸውን አውጀው እና ጄኔራል ጌጅን በብቃት ማነስ ምክንያት ከትዕዛዝ ነፃ አውጥቶ በጄኔራል ዊልያም ሃው ተክቷል። የአጭር ጊዜ የምዝገባ ጊዜ በማለፉ እና በጥር 1776 በግማሽ ቀንሶ ወደ 9,600 ሰዎች የተቀነሰው ኮንቲኔንታል ጦር፣ ከሚሊሻዎች ጋር መሟላት ነበረበት እና ከፎርት ቲኮንዴሮጋ በተያዘ ከባድ መሳሪያ ከኖክስ ጋር ተቀላቅሏል። የቻርለስ ወንዝ ሲቀዘቅዝ ዋሽንግተን ቦስተን ለመሻገር እና ለመውረር ጓጉታ ነበር፣ ነገር ግን ጀነራል ጌትስ እና ሌሎች ያልሰለጠኑ ሚሊሻዎች በደንብ የታሰሩ ምሽጎችን ይቃወማሉ። ዋሽንግተን እንግሊዛውያንን ከከተማዋ ለማስወጣት በቦስተን 100 ጫማ ከፍታ ላይ ያለውን የዶርቼስተር ሃይትስ ጥበቃ ለማድረግ ሳትወድ ተስማምታለች። ማርች 9፣ በጨለማ ተሸፍኖ፣ የዋሽንግተን ወታደሮች የኖክስን ትላልቅ ሽጉጦች አምጥተው በቦስተን ወደብ የብሪታንያ መርከቦችን ደበደቡ። በማርች 17፣ 9,000 የብሪታንያ ወታደሮች እና ታማኞች በ120 መርከቦች ላይ ተሳፍረው ቦስተን ለአስር ቀናት ያህል የተመሰቃቀለ ስደት ጀመሩ። ብዙም ሳይቆይ ዋሽንግተን ከተማዋን እንዳትዘርፍ በግልፅ ትዕዛዝ ከ500 ሰዎች ጋር ወደ ከተማዋ ገባ። በኋላ በሞሪስታውን፣ ኒው ጀርሲ እንዳደረገው የፈንጣጣ በሽታ መከላከያ ክትባቶች ከፍተኛ ውጤት እንዲሰጡ አዘዘ። በቦስተን ውስጥ ወታደራዊ ስልጣንን ከመጠቀም ተቆጥቧል, የሲቪል ጉዳዮችን በአካባቢው ባለስልጣናት እጅ ውስጥ ጥሏል. የኩቤክ ወረራ የኩቤክ ወረራ (ሰኔ 1775 – ኦክቶበር 1776፣ ፈረንሣይ፡ ወረራ ዱ ኪቤክ) በአሜሪካ አብዮታዊ ጦርነት ወቅት አዲስ በተቋቋመው አህጉራዊ ጦር የመጀመሪያው ትልቅ ወታደራዊ ተነሳሽነት ነበር። ሰኔ 27 ቀን 1775 ኮንግረስ ለጄኔራል ፊሊፕ ሹለር እንዲመረምር ፈቀደለት እና ተገቢ መስሎ ከታየ ወረራ እንዲጀምር ፈቀደ። ቤኔዲክት አርኖልድ ለትእዛዙ አልፏል፣ ወደ ቦስተን ሄዶ ጄኔራል ጆርጅ ዋሽንግተን በእርሳቸው ትእዛዝ ወደ ኩቤክ ከተማ ደጋፊ ኃይል እንዲልክ አሳመነ። የዘመቻው አላማ የኩቤክ ግዛትን (የአሁኗ ካናዳ አካል) ከታላቋ ብሪታንያ ነጥቆ ፈረንሳይኛ ተናጋሪ ካናዳውያንን ከአስራ ሶስት ቅኝ ግዛቶች ጎን ያለውን አብዮት እንዲቀላቀሉ ማሳመን ነበር። አንድ ጉዞ ፎርት ቲኮንዴሮጋን ለቆ በሪቻርድ ሞንትጎመሪ፣ ፎርት ሴይንት ጆንስን ከበባ እና ማረከ፣ እና ሞንትሪያል ሲይዝ የብሪቲሽ ጄኔራል ጋይ ካርሌተንን ለመያዝ ተቃርቧል። በቤኔዲክት አርኖልድ የሚመራው ሌላኛው ጉዞ ከካምብሪጅ፣ ማሳቹሴትስ ተነስቶ በታላቅ ችግር በሜይን ምድረ በዳ ወደ ኩቤክ ከተማ ተጓዘ። ሁለቱ ኃይሎች እዚያ ተቀላቅለዋል, ነገር ግን በታህሳስ 1775 በኩቤክ ጦርነት ተሸነፉ. የሎንግ ደሴት ጦርነት ከዚያም ዋሽንግተን ወደ ኒውዮርክ ከተማ አቀና፣ ኤፕሪል 13፣ 1776 ደረሰ፣ እና የሚጠበቀውን የብሪታንያ ጥቃት ለማክሸፍ ምሽግ መገንባት ጀመረ። የቦስተን ዜጎች በእንግሊዝ ወታደሮች በወረራ ጊዜ ይደርስባቸው የነበረውን ግፍ ለማስቀረት፣ ወራሪው ሰራዊቱ ሲቪሎችንና ንብረቶቻቸውን በአክብሮት እንዲይዟቸው አዘዘ። የኒውዮርክ ታማኝ ከንቲባ ዴቪድ ማቲውስን ጨምሮ እሱን ለመግደል ወይም ለመያዝ የተደረገ ሴራ ተገኝቶ ከሽፏል፣በዚህም የተሳተፉ ወይም ተባባሪ የሆኑ 98 ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ (56ቱ ከሎንግ ደሴት (ኪንግስ (ብሩክሊን) እና ኩዊንስ አውራጃዎች) የመጡ ናቸው። የዋሽንግተን ጠባቂ ቶማስ ሂኪ በአመፅና በግፍ ተሰቅሏል ።ጄኔራል ሃው የተሰጣቸውን ጦር ከእንግሊዝ የጦር መርከቦች ጋር ከሃሊፋክስ ወደ ኒውዮርክ በማጓጓዝ ከተማዋ አህጉሪቱን ለማስጠበቅ ቁልፍ እንደሆነች በማወቁ የእንግሊዝ ጦርነትን የመራ ጆርጅ ዠርማን በእንግሊዝ ውስጥ በአንድ “በወሳኝ ምት” እንደሚሸነፍ ታምኗል።የብሪታንያ ሃይሎች ከመቶ በላይ መርከቦችን እና በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮችን ጨምሮ ከተማይቱን ለመክበብ እ.ኤ.አ ሀምሌ 2 ቀን ወደ ስታተን ደሴት መድረስ ጀመሩ።የነጻነት መግለጫ ከወጣ በኋላ። በጁላይ 4 ላይ ተቀባይነት አግኝቷል ፣ ዋሽንግተን በጁላይ 9 አጠቃላይ ትዕዛዙ ኮንግረስ የተባበሩት መንግስታት “ነፃ እና ገለልተኛ መንግስታት” እንደሆኑ እንዳወጀ ለወታደሮቹ አሳወቀ። የሃው ሰራዊት ጥንካሬ በድምሩ 32,000 መደበኛ እና የሄሲያን አጋዥዎች፣ እና የዋሽንግተን 23,000፣ በአብዛኛው ጥሬ ምልምሎች እና ሚሊሻዎችን ያቀፈ ነበር። በነሀሴ ወር ሃው 20,000 ወታደሮችን በግሬቨሴንድ ብሩክሊን አሳርፎ ወደ ዋሽንግተን ምሽግ ቀረበ፣ ጆርጅ አመጸኞቹን የአሜሪካ ቅኝ ገዥዎች ከሃዲዎች ብሎ ሲያወጅ ዋሽንግተን ጄኔራሎቹን በመቃወም የሃው ጦር 8,000 ብቻ እንደነበረው ትክክል ባልሆነ መረጃ መዋጋትን መረጠ። በተጨማሪም ወታደሮች. በሎንግ አይላንድ ጦርነት፣ ሃው የዋሽንግተንን ጎራ በመዝመት 1,500 የአርበኝነት ሰለባ አድርጓል፣ እንግሊዛውያን ስቃይ 400. ዋሽንግተን አፈገፈጉ፣ ጄኔራል ዊልያም ሄትን በአካባቢው የወንዞችን የእጅ ሥራዎች እንዲይዙ መመሪያ ሰጠ። እ.ኤ.አ. ኦገስት 30 ጀኔራል ዊሊያም አሌክሳንደር እንግሊዛውያንን ያዙ እና ጦሩ የምስራቅ ወንዝን በጨለማ ወደ ማንሃተን ደሴት ሲሻገር ህይወት እና ቁሳቁስ ሳይጠፋ ምንም እንኳን እስክንድር ቢያዝም ሽፋን ሰጠ። በሎንግ አይላንድ ድል በመደፈር ዋሽንግተንን እንደ “ጆርጅ ዋሽንግተን፣ ኢስኩ” ላከ። በሰላም ለመደራደር በከንቱ. ዋሽንግተን ፈቃደኛ አልሆነችም ፣ እንደ ጄኔራል እና እንደ ጦር ባልደረባው ፣ እንደ “አመፀኛ” ሳይሆን በዲፕሎማሲያዊ ፕሮቶኮል እንዲገለጽ ጠየቀ ፣ ምክንያቱም የእሱ ሰዎች ከተያዙ እንደዚያ እንዳይሰቀሉ ። የሮያል የባህር ኃይል በታችኛው የማንሃተን ደሴት ላይ ያልተረጋጋ የመሬት ስራዎችን ደበደበ። ዋሽንግተን፣ በጥርጣሬ፣ ፎርት ዋሽንግተንን ለመከላከል የጄኔራሎቹ ግሪን እና ፑትናም ምክር ተቀበለች። ሊይዙት አልቻሉም፣ እና የጄኔራል ሊ ተቃውሞ ቢኖርም ዋሽንግተን ተወው፣ ሰራዊቱ ወደ ሰሜን ወደ ነጭ ሜዳ በተመለሰ። የሃው ማሳደድ ዋሽንግተን መከበብን ለማስወገድ በሃድሰን ወንዝ በኩል ወደ ፎርት ሊ እንድታፈገፍግ አስገደዳት። ሃው ወታደሮቹን በኖቬምበር ላይ በማንሃታን አሳርፎ ፎርት ዋሽንግተንን በመቆጣጠር በአሜሪካውያን ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል። ምንም እንኳን ኮንግረስን እና ጄኔራል ግሪንን ቢወቅስም ዋሽንግተን ማፈግፈሱን የማዘግየት ሃላፊነት ነበረባት። በኒውዮርክ ያሉ ታማኞች ሃዌን እንደ ነፃ አውጪ በመቁጠር ዋሽንግተን ከተማዋን በእሳት አቃጥላለች የሚል ወሬ አወሩ። ሊ በተያዘበት ወቅት የአርበኝነት ሞራል ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል። አሁን ወደ 5,400 ወታደሮች ተቀንሶ፣ የዋሽንግተን ጦር በኒው ጀርሲ በኩል አፈገፈገ፣ እና ሃው ማሳደዱን አቋርጦ ፊላደልፊያ ላይ ግስጋሴውን አዘገየ እና በኒውዮርክ የክረምት ሰፈር አዘጋጀ። ደላዌርን፣ ትሬንተንን እና ፕሪንስተንን መሻገር ዋሽንግተን የዴላዌርን ወንዝ ወደ ፔንስልቬንያ ተሻገረች፣ የሊ ምትክ ጆን ሱሊቫን ከ 2,000 ተጨማሪ ወታደሮች ጋር ተቀላቀለ። የአህጉራዊ ጦር የወደፊት እጣ ፈንታ በአቅርቦት እጥረት፣ በአስቸጋሪ ክረምት፣ ጊዜው ያለፈበት ምዝበራ እና መሸሽ አጠራጣሪ ነበር። ዋሽንግተን ብዙ የኒው ጀርሲ ነዋሪዎች ታማኞች በመሆናቸው ወይም የነጻነት ተስፋን በመጠራጠራቸው ቅር ተሰኝቷል። ሃው የብሪቲሽ ጦርን ከፈለ እና ምዕራባዊ ኒው ጀርሲ እና የደላዌርን ምስራቃዊ የባህር ዳርቻ ለመያዝ የሄሲያን ጦር ጦርን በ ለጠፈ። “ድል ወይስ ሞት” ብሎ የሰየመው። ሠራዊቱ የደላዌርን ወንዝ በሦስት ክፍሎች ወደ ትሬንቶን አቋርጦ መሄድ ነበረበት፡ አንደኛው በዋሽንግተን (2,400 ወታደሮች)፣ ሌላው በጄኔራል ጀምስ ኢዊንግ እና ሦስተኛው በኮሎኔል ጆን ካድዋላደር ። ኃይሉ መከፋፈል ነበረበት፣ ዋሽንግተን የፔኒንግተን መንገድን እና ጄኔራል ሱሊቫን በወንዙ ዳርቻ ወደ ደቡብ ተጉዘዋል። የዴላዌር ማለፊያ፣ በቶማስ ሱሊ፣ 1819 (የሥነ ጥበባት ሙዚየም፣ ቦስተን) ዋሽንግተን በመጀመሪያ የዱራም ጀልባዎች ሠራዊቱን ለማጓጓዝ 60 ማይል ፍለጋ እንዲደረግ አዘዘ እና በብሪቲሽ ሊጠቀሙባቸው የሚችሉ መርከቦች እንዲወድሙ አዘዘ።ዋሽንግተን በገና ምሽት ታህሳስ 25 ቀን 1776 የዴላዌር ወንዝን ተሻገረ ፣ እሱ በግላቸው ለመያዝ አደጋ ጣለ። የጀርሲውን የባህር ዳርቻ ማስወጣት ። የእሱ ሰዎች በማክኮንኪ ፌሪ በበረዶ የተዘጋውን ወንዝ ተሻግረው በአንድ መርከብ 40 ሰዎች ይዘው ይከተላሉ። ንፋሱ ውኆቹን አንኳኳው፣ በበረዶም ተወረወረ፣ ነገር ግን ታኅሣሥ 26 ከጠዋቱ 3፡00 ላይ፣ ያለምንም ኪሳራ አቋርጠውታል። ሄንሪ ኖክስ የተፈሩ ፈረሶችን እና ወደ 18 የሚጠጉ የመስክ ጠመንጃዎችን በጠፍጣፋ-ታች ጀልባዎች ላይ በማስተዳደር ዘግይቷል። ካድዋላደር እና ኢዊንግ በበረዶው እና በኃይለኛ ሞገድ ምክንያት መሻገር አልቻሉም፣ እና ዋሽንግተንን በመጠባበቅ ላይ የነበሩት በትሬንተን ላይ ያቀደውን ጥቃት ተጠራጠሩ። ኖክስ ከደረሰ በኋላ ዋሽንግተን ሠራዊቱን ወደ ፔንስልቬንያ ሲመልስ ከመታየት ይልቅ ወታደሮቹን በሄሲያውያን ላይ ብቻ ለመውሰድ ወደ ትሬንተን ሄደ። ወታደሮቹ ከትሬንተን አንድ ማይል ርቀት ላይ ሄሲያንን አዩ፣ ስለዚህ ዋሽንግተን ኃይሉን በሁለት አምድ ከፍሎ ሰዎቹን አሰባስቦ "ወታደሮች በመኮንኖቻችሁ ጠብቁ። ለእግዚአብሔር ብላችሁ በመኮንኖቻችሁ ጠብቁ።" ሁለቱ ዓምዶች በበርሚንግሃም መስቀለኛ መንገድ ላይ ተለያይተዋል። የጄኔራል ናትናኤል ግሪን አምድ በዋሽንግተን የሚመራውን የላይኛውን የፌሪ መንገድ ወሰደ እና የጄኔራል ጆን ሱሊቫን አምድ ወደ ወንዝ መንገድ ገፋ። (ካርታውን ተመልከት።) አሜሪካውያን በዝናብ እና በበረዶ ዝናብ ዘምተዋል። ብዙዎች በደም የተጨማለቁ እግራቸው ጫማ የሌላቸው ሲሆኑ ሁለቱ በመጋለጥ ሞተዋል። ፀሐይ ስትወጣ ዋሽንግተን በሜጀር ጄኔራል ኖክስ እና በመድፍ በመታገዝ በሄሲያውያን ላይ ድንገተኛ ጥቃት ሰነዘረባቸው። ሄሲያውያን 22 ተገድለዋል (ኮሎኔል ዮሃን ራልን ጨምሮ)፣ 83 ቆስለዋል፣ እና 850 በቁሳቁስ ተማርከዋል። በትሬንተን ላይ ከተካሄደው ጦርነት በኋላ የሄሲያን ወታደሮች እጅ መስጠትን በመቀበል ዋሽንግተንን በፈረስ ላይ የሚያሳይ ሥዕል በታህሳስ 26 ቀን 1776 የሄሲያውያን ቀረጻ በትሬንተን በጆን ትሩምቡል ዋሽንግተን ደላዌር ወንዝን አቋርጦ ወደ ፔንስልቬንያ በማፈግፈግ ጥር 3 ቀን 1777 ወደ ኒው ጀርሲ በመመለስ በፕሪንስተን በብሪታንያ ሹማምንት ላይ ጥቃት በመሰንዘር 40 አሜሪካውያን ተገድለዋል ወይም ቆስለዋል እና 273 እንግሊዛውያን ተገድለዋል ወይም ተማረኩ። የአሜሪካ ጄኔራሎች ሂዩ ሜርሰር እና ጆን ካድዋላደር በብሪቲሽ እየተነዱ ነበር ሜርሰር በሟችነት ቆስሎ ነበር፣ ከዚያም ዋሽንግተን ደርሳ ሰዎቹን በመልሶ ማጥቃት ከብሪቲሽ መስመር 30 ያርድ (27 ሜትር) ገፋ። አንዳንድ የብሪታንያ ወታደሮች ለአጭር ጊዜ ቆመው ወደ ኋላ አፈገፈጉ ፣ ሌሎች ደግሞ በናሶ አዳራሽ ተሸሸጉ ፣ ይህም የኮሎኔል አሌክሳንደር ሃሚልተን መድፍ ኢላማ ሆነ ። የዋሽንግተን ወታደሮች ተከሰው፣ እንግሊዞች አንድ ሰአት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ እጃቸውን ሰጡ እና 194 ወታደሮች መሳሪያቸውን አኖሩ። ሃው ወደ ኒው ዮርክ ከተማ አፈገፈገ እና ሠራዊቱ እስከሚቀጥለው አመት መጀመሪያ ድረስ ምንም እንቅስቃሴ አልነበረውም ። የተሟጠጠው የዋሽንግተን ኮንቲኔንታል ጦር የብሪታንያ የአቅርቦት መስመሮችን እያስተጓጎለ እና ከኒው ጀርሲ አንዳንድ ክፍሎች እያባረረ በሞሪስታውን፣ ኒው ጀርሲ የክረምቱን ዋና መሥሪያ ቤት ወሰደ። በኋላ ዋሽንግተን እንግሊዛውያን ወታደሮቹ ከመቆፈር በፊት ሰፈሩን በተሳካ ሁኔታ ማጥቃት ይችሉ እንደነበር ተናግራለች።በዋሽንግተን በትሬንተን እና በፕሪንስተን የተመዘገቡት ድሎች የአርበኝነት ሞራል እንዲታደስ እና የጦርነቱን አቅጣጫ ቀይሮ ነበር። ብሪቲሽ አሁንም ኒውዮርክን ተቆጣጥሮ ነበር፣ እና ብዙ የአርበኞች ግንባር ወታደሮች ከከባድ የክረምቱ ዘመቻ በኋላ እንደገና አልተመዘገቡም ወይም አልለቀቁም። ኮንግረስ ለድጋሚ ለመመዝገብ የበለጠ ሽልማቶችን አዘጋጅቷል እና ለመልቀቅ ከፍተኛ የሆነ የወታደር ቁጥር ተግባራዊ ለማድረግ። ስልታዊ በሆነ መልኩ፣ የዋሽንግተን ድሎች ለአብዮቱ ወሳኝ ነበሩ እና የብሪታንያ ከፍተኛ ኃይል የማሳየትን ስትራቴጂ በመሻር ለጋስ ቃላትን በመስጠት። እ.ኤ.አ. በየካቲት 1777 በአሜሪካ ትሬንተን እና ፕሪንስተን ስላደረገው ድል ቃል ለንደን ደረሰ ፣ እና እንግሊዛውያን አርበኞች ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ነፃነታቸውን ሊጠይቁ እንደሚችሉ ተገነዘቡ። ብራንዲዊን፣ ጀርመንታውን እና ሳራቶጋ በጁላይ 1777 የብሪቲሽ ጄኔራል ጆን በርጎይኔ የሳራቶጋን ዘመቻ ከኩቤክ ወደ ደቡብ በኩል በሻምፕላይን ሃይቅ በኩል በመምራት የሃድሰን ወንዝን መቆጣጠርን ጨምሮ ኒው ኢንግላንድን ለመከፋፈል በማሰብ ፎርት ቲኮንዴሮጋን እንደገና ያዘ። ሆኖም በብሪታንያ በኒውዮርክ በያዘው ጄኔራል ሃው ተሳስቷል፣ ሠራዊቱን ወደ ደቡብ ወደ ፊላደልፊያ በመውሰድ በአልባኒ አቅራቢያ ካለው ቡርጎይን ጋር ለመቀላቀል ወደ ሃድሰን ወንዝ ከመሄድ ይልቅ፣ ዋሽንግተን እና ጊልበርት ዱ ሞቲየር፣ ማርኲስ ዴ ላፋይቴ ሃውን ለመግጠም ወደ ፊላደልፊያ በፍጥነት ሄደ እና በጣም ደነገጠ። አርበኞች በጄኔራል ፊሊፕ ሹይለር እና ተተኪው ሆራቲዮ ጌትስ ይመሩበት በነበረው በኒውዮርክ ሰሜናዊ የቡርጎይን እድገት ይወቁ። ብዙ ልምድ ያላቸዉ የዋሽንግተን ጦር በፊላደልፊያ በተካሄደዉ ጦርነት ተሸንፏል። ሃው በሴፕቴምበር 11, 1777 በብራንዲዊን ጦርነት ዋሽንግተንን በማሸነፍ ያለምንም ተቀናቃኝ ወደ የሀገሪቱ ዋና ከተማ ፊላደልፊያ ዘምቷል። በጥቅምት ወር በጀርመንታውን በብሪቲሽ ላይ የአርበኝነት ጥቃት አልተሳካም። ሜጀር ጀነራል ቶማስ ኮንዌይ አንዳንድ የኮንግረስ አባላት (ኮንዌይ ካባል እየተባለ የሚጠራው) ዋሽንግተንን ከትእዛዝ ለማንሳት በፊላደልፊያ በደረሰው ኪሳራ ምክንያት እንዲያስቡ አነሳስቷቸዋል። የዋሽንግተን ደጋፊዎች ተቃወሙት፣ እና በመጨረሻ ከብዙ ውይይት በኋላ ጉዳዩ ተቋርጧል። ሴራው ከተጋለጠ በኋላ ኮንዌይ ለዋሽንግተን ይቅርታ ጠየቀ እና ስራውን ለቆ ወደ ፈረንሳይ ተመለሰ። ዋሽንግተን በሰሜን የሳራቶጋ ዘመቻ ወቅት የሃው እንቅስቃሴዎች ያሳስባቸው ነበር፣ እና ቡርጎይን ከኩቤክ ወደ ደቡብ ወደ ሳራቶጋ እንደሚሄድም ያውቅ ነበር። ዋሽንግተን የጌትስን ጦር ለመደገፍ አንዳንድ አደጋዎችን ወስዳ ወደ ሰሜን ከጄኔራሎች ቤኔዲክት አርኖልድ፣ በጣም ኃይለኛው የመስክ አዛዥ እና ቤንጃሚን ሊንከን ጋር ማጠናከሪያዎችን ላከ። እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 7፣ 1777 ቡርጎይን ቤሚስ ሃይትስን ለመውሰድ ሞከረ ነገር ግን ከሃው ድጋፍ ተገለለ። ወደ ሳራቶጋ ለመሸሽ ተገደደ እና በመጨረሻም ከሳራቶጋ ጦርነቶች በኋላ እጅ ሰጠ። ዋሽንግተን እንደጠረጠረው የጌትስ ድል ተቺዎቹን አበረታ። የህይወት ታሪክ ተመራማሪው ጆን አልደን፣ "የዋሽንግተን ሀይሎች ሽንፈት እና በላይኛው ኒውዮርክ ሃይሎች በአንድ ጊዜ ያገኙት ድል መነፃፀሩ የማይቀር ነበር።" ከጆን አዳምስ ትንሽ ክሬዲት ጨምሮ ለዋሽንግተን ያለው አድናቆት እየቀነሰ ነበር። የብሪታንያ አዛዥ ሃው በግንቦት 1778 ሥልጣናቸውን ለቀቁ፣ አሜሪካን ለዘላለም ለቀቁ፣ እና በሰር ሄንሪ ክሊንተን ተተኩ። ሸለቆ አንጥረኛ እና ሞንማውዝ 11,000 ያህሉ የዋሽንግተን ጦር በታኅሣሥ 1777 ከፊላደልፊያ በስተሰሜን በሚገኘው ቫሊ ፎርጅ ወደሚገኘው የክረምቱ ሠፈር ገባ። በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ከ2,000 እስከ 3,000 የሚደርሱ ሰዎች በከባድ ብርድ ለሞት ተዳርገዋል፣ ይህም በአብዛኛው በበሽታ እና በምግብ፣ አልባሳት እና መጠለያ እጦት ነበር። ይህ በንዲህ እንዳለ፣ እንግሊዛውያን በፖውንድ ስተርሊንግ ለሚገዙ አቅርቦቶች እየከፈሉ በፊላደልፊያ በምቾት ተከፋፍለው ነበር፣ ዋሽንግተን ግን በተቀነሰ የአሜሪካ የወረቀት ገንዘብ ታገለ። ጫካው ብዙም ሳይቆይ በጨዋታ ተዳክሞ ነበር፣ እና በየካቲት ወር ሞራላቸው እየቀነሰ እና መራቅ ጨመረ። ዋሽንግተን ለኮንቲኔንታል ኮንግረስ አቅርቦቶች ተደጋጋሚ አቤቱታዎችን አቅርባለች። የሰራዊቱን ሁኔታ ለመፈተሽ የኮንግረሱን ልዑካን ተቀብሎ የሁኔታውን አጣዳፊነት በመግለጽ "አንድ ነገር መደረግ አለበት, አስፈላጊ ለውጦች መደረግ አለባቸው" በማለት አውጇል. ኮንግረስ አቅርቦቱን እንዲያፋጥን ሀሳብ አቅርቧል፡ ኮንግረስ ደግሞ የኮሚሽኑን ክፍል በማደራጀት የሰራዊቱን አቅርቦት መስመሮች ለማጠናከር እና የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ተስማምቷል። በፌብሩዋሪ መገባደጃ ላይ አቅርቦቶች መምጣት ጀመሩ። ዋሽንግተን ወታደሮቹን በ ሞንማውዝ, አማኑኤል ሉዝ በማሰባሰብ ላይ ባሮን ፍሬድሪች ዊልሄልም ቮን ስቱበን ያላሰለሰ ቁፋሮ ብዙም ሳይቆይ የዋሽንግተን ምልምሎችን ወደ ዲሲፕሊን ተዋጊ ሃይል ለወጠው እና የታደሰው ጦር በሚቀጥለው አመት መጀመሪያ ላይ ከቫሊ ፎርጅ ወጣ። ዋሽንግተን ቮን ስቱበንን ወደ ሜጀር ጄኔራል ከፍ በማድረግ የሰራተኞች አለቃ አደረገችው። እ.ኤ.አ. በ 1778 መጀመሪያ ላይ ፈረንሳዮች ለቡርጎይን ሽንፈት ምላሽ ሰጡ እና ከአሜሪካኖች ጋር የሕብረት ስምምነት ገቡ። ኮንቲኔንታል ኮንግረስ በግንቦት ወር ላይ ስምምነቱን አጽድቆታል፣ ይህም የፈረንሳይ በብሪታንያ ላይ ጦርነት ማወጅ ነው። ሰኔ እና ዋሽንግተን የአሜሪካ እና የፈረንሳይ ጄኔራሎች የጦር ካውንስል ጠሩ። በሞንማውዝ ጦርነት ላይ በማፈግፈግ ብሪቲሽ ላይ ከፊል ጥቃትን መረጠ; እንግሊዛውያን በሃው ተከታይ ጄኔራል ሄንሪ ክሊንተን ታዘዙ። ጄኔራሎች ቻርለስ ሊ እና ላፋዬት ዋሽንግተን ሳታውቅ ከ4,000 ሰዎች ጋር ተንቀሳቅሰዋል እና የመጀመሪያውን ጥቃታቸውን በሰኔ 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ዋሽንግተን ሊ እፎይታ አግኝታለች እና ሰፊ ጦርነት ካደረገ በኋላ አቻ ውጤት አገኘች። ምሽት ላይ እንግሊዞች ወደ ኒውዮርክ ማፈግፈግ ቀጠሉ፣ እና ዋሽንግተን ሰራዊቱን ከከተማዋ ውጭ አስወጣ። ሞንማውዝ በሰሜን ውስጥ የዋሽንግተን የመጨረሻ ጦርነት ነበር; ለእንግሊዝ ብዙም ዋጋ ከሌላቸው ከተሞች ይልቅ የሰራዊቱን ደህንነት ከፍ አድርጎ ይመለከተው ነበር። ዌስት ፖይንት ስለላ በብሪቲሽ ላይ የስለላ ስርዓት በመንደፍ ዋሽንግተን "የአሜሪካ የመጀመሪያ ሰላይ ጌታ" ሆነች ። በ 1778 ፣ ሜጀር ቤንጃሚን ታልማጅ በዋሽንግተን አቅጣጫ በኒውዮርክ ስለ ብሪታንያ በድብቅ መረጃ ለመሰብሰብ የኩላፐር ሪንግን ፈጠረ ። ዋሽንግተን በቤኔዲክት አርኖልድ ታማኝ አለመሆንን ችላ ነበር ። በብዙ ጦርነቶች ራሱን የለየ። እ.ኤ.አ. በ1780 አጋማሽ ላይ አርኖልድ ዋሽንግተንን ለመጉዳት እና ዌስት ፖይንትን በሃድሰን ወንዝ ላይ ቁልፍ የሆነውን የአሜሪካን የመከላከያ ቦታ ለመያዝ የታሰበ ሚስጥራዊነት ያለው መረጃ ለእንግሊዛዊው ሰላይ አለቃ ጆን አንድሬ መስጠት ጀመረ። የታሪክ ተመራማሪዎች ለአርኖልድ ክህደት በተቻለ መጠን ለታዳጊ ወጣቶች እድገትን በማጣት ቁጣውን ገልፀዋል ። መኮንኖች፣ ወይም ከኮንግረሱ ተደጋጋሚ ትንሽ። እሱ ደግሞ በከፍተኛ ዕዳ ውስጥ ነበር፣ ከጦርነቱ ትርፍ እያገኘ፣ እና በመጨረሻ በወታደራዊ ፍርድ ቤት በዋሽንግተን ድጋፍ በማጣቱ ቅር ተሰኝቷል። በሠራዊቱ ውስጥ ከቆየ በኋላ የተሰራው የዋሽንግተን የተቀረጸ ጽሑፍ። አርኖልድ የዌስት ፖይንትን ትዕዛዝ ደጋግሞ ጠይቋል፣ እና ዋሽንግተን በመጨረሻ በኦገስት ተስማማ። አርኖልድ አንድሬን ሴፕቴምበር 21 ላይ አገኘው፣ ጦር ሰፈሩን እንዲቆጣጠር እቅድ ሰጠው። የሚሊሻ ሃይሎች አንድሬን ያዙ እና እቅዶቹን አገኙ፣ ነገር ግን አርኖልድ ወደ ኒውዮርክ ሸሸ። ዋሽንግተን ምንም አይነት ችግር እንዳይፈጠር ለመከላከል በአርኖልድ ስር በአርኖልድ ስር የተቀመጡትን አዛዦች አስታወሰ፣ ነገር ግን የአርኖልድን ሚስት ፔጊን አልጠረጠረም። ዋሽንግተን በዌስት ፖይንት የግል ትዕዛዙን ተቀበለች እና መከላከያዋን አደራጀች። የአንድሬ የስለላ ወንጀል የሞት ፍርድ ተጠናቀቀ እና ዋሽንግተን በአርኖልድ ምትክ ወደ ብሪታንያ እንድትመልስ ጠየቀች ፣ ግን ክሊንተን ፈቃደኛ አልሆነም። አንድሬ በጥቅምት 2, 1780 ተሰቀለ፣ ምንም እንኳን የመጨረሻ ጥያቄው የተኩስ ቡድን እንዲገጥመው፣ ሌሎች ሰላዮችን ለመከላከል ቢሆንም የደቡብ ቲያትር እና ዮርክታውን እ.ኤ.አ. በ 1778 መገባደጃ ላይ ጄኔራል ክሊንተን 3,000 ወታደሮችን ከኒውዮርክ ወደ ጆርጂያ በመላክ በ2,000 የእንግሊዝ እና የታማኝ ወታደሮች ተጠናክሮ በሳቫና ላይ ደቡባዊ ወረራ ጀመረ። የአርበኞች እና የፈረንሳይ የባህር ኃይል ሃይሎች የብሪታንያ ጦርነትን የሚያጠናክሩትን ጥቃት መመከት ጀመሩ። እ.ኤ.አ. በ1779 አጋማሽ ላይ ዋሽንግተን የብሪታንያ የህንድ አጋሮችን ከኒውዮርክ ለማስወጣት የስድስቱ ብሄሮች የኢሮብ ተዋጊዎችን አጠቃ። በምላሹ የሕንድ ተዋጊዎች በዋልተር በትለር ከሚመሩት ከታማኝ ጠባቂዎች ጋር ተቀላቅለው በሰኔ ወር ከ200 በላይ ድንበር ጠባቂዎችን ገድለው በፔንስልቬንያ የሚገኘውን ዋዮሚንግ ሸለቆን አጠፉ። ዋሽንግተን የበቀል እርምጃ የወሰደችው ጄኔራል ጆን ሱሊቫን የኢሮብ መንደሮችን “ጠቅላላ ውድመት እና ውድመት” ለማስፈጸም እና ሴቶቻቸውን እና ልጆቻቸውን እንዲይዝ ትእዛዝ በመስጠት ነው። ማምለጥ የቻሉት ወደ ካናዳ ተሰደዱ። የዋሽንግተን ወታደሮች በ1779–1780 ክረምት በሞሪስታውን ኒው ጀርሲ ወደሚገኝ ክፍል ሄዱ እና በጦርነቱ ወቅት በጣም የከፋው ክረምት ገጠማቸው፣ የሙቀት መጠኑም ከቅዝቃዜ በታች ነበር። የኒውዮርክ ወደብ በረዷማ ነበር፣ በረዶ እና በረዶ ለሳምንታት መሬቱን ሸፈነው፣ እና ወታደሮቹ ድጋሚ አቅርቦት አጡ። ክሊንተን 12,500 ወታደሮችን አሰባስቦ በጃንዋሪ 1780 ቻርለስታውን ደቡብ ካሮላይና ላይ ወረረ፣ 5,100 አህጉራዊ ወታደሮች የነበሩትን ጄኔራል ቤንጃሚን ሊንከንን አሸንፏል። ብሪታኒያዎች ምንም የአርበኝነት ተቃውሞ በሌለበት በሰኔ ወር ደቡብ ካሮላይና ፒዬድሞንትን ያዙ። ክሊንተን ወደ ኒውዮርክ በመመለስ በጄኔራል ቻርለስ ኮርንዋሊስ የሚታዘዙትን 8,000 ወታደሮችን ትቶ ሄደ። ኮንግረስ ሊንከንን በሆራቲዮ ጌትስ ተክቷል; በደቡብ ካሮላይና አልተሳካለትም እና በዋሽንግተን በ ናትናኤል ግሪን ምርጫ ተተካ ፣ ግን እንግሊዛውያን ደቡብን በእጃቸው ያዙ። ነገር ግን ዋሽንግተን እንደገና ተበረታታ, ነገር ግን ላፋይቴ ብዙ መርከቦችን, ሰዎችን እና ቁሳቁሶችን ከፈረንሳይ ሲመለስ እና 5,000 አንጋፋ የፈረንሳይ ወታደሮች በማርሻል ሮቻምቤው የሚመሩ በጁላይ 1780 ኒውፖርት, ሮድ አይላንድ ሲደርሱ. የፈረንሳይ የባህር ኃይል ሃይሎች በአድሚራል ግራሴ እየተመሩ. እና ዋሽንግተን ሮቻምቤው መርከቦቹን ወደ ደቡብ በማንቀሳቀስ በአርኖልድ ወታደሮች ላይ የጋራ የመሬት እና የባህር ኃይል ጥቃት እንዲሰነዝር አበረታታቸው። የዋሽንግተን ጦር በታኅሣሥ 1780 በኒው ዊንሶር ኒውዮርክ ወደሚገኝ የክረምት ሰፈር ገባ፣ እና ዋሽንግተን ኮንግረስ እና የመንግስት ባለስልጣናት ሰራዊቱ “እስከ አሁን ባጋጠማቸው ችግሮች መታገሉን እንደማይቀጥል” ተስፋ በማድረግ አቅርቦቶችን እንዲያፋጥኑ አሳስቧል። በማርች 1, 1781 ኮንግረስ የኮንፌዴሬሽን አንቀጾችን አጽድቋል, ነገር ግን በማርች 2 ላይ ተግባራዊ የተደረገው መንግስት ታክስ የመጣል ስልጣን አልነበረውም, እናም ግዛቶችን በአንድነት እንዲይዝ አድርጓል. ጄኔራል ክሊንተን ቤኔዲክት አርኖልድን ከ1,700 ወታደሮች ጋር አሁን የብሪታኒያ ብርጋዴር ጄኔራል ወደ ቨርጂኒያ ላከው ፖርትስማውዝን ያዙ እና ከዚያ ሆነው በአርበኞቹ ላይ ወረራ እንዲያካሂዱ። ዋሽንግተን የአርኖልድን ጥረት ለመቋቋም ላፋይትን ወደ ደቡብ በመላክ ምላሽ ሰጠች። ዋሽንግተን መጀመሪያ ላይ ትግሉን ወደ ኒውዮርክ ለማምጣት ተስፋ አድርጋ፣ የብሪታንያ ጦርን ከቨርጂኒያ በማውጣት ጦርነቱን እዚያው እንዲያጠናቅቅ ቢያደርግም ሮቻምቤው ግን በቨርጂኒያ የሚገኘው ኮርንዋሊስ የተሻለ ኢላማ እንደሆነ ለግራሴ መክሯል። የግሬስ መርከቦች ከቨርጂኒያ የባህር ዳርቻ ደረሱ፣ እና ዋሽንግተን ጥቅሙን አይታለች። በኒውዮርክ ወደ ክሊንተን አመራረጠ፣ ከዚያም ወደ ደቡብ ወደ ቨርጂኒያ አቀና። ጄኔራሎች ዋሽንግተን እና ሮቻምቤው፣ ከሃይቁ ድንኳን ፊት ለፊት ቆመው፣ በዮርክታውን ጥቃት ከመፈጸሙ በፊት የመጨረሻ ትዕዛዝ ሲሰጡ የዮርክታውን ከበባ፣ ጄኔራሎች ዋሽንግተን እና ሮቻምቤው ከጥቃቱ በፊት የመጨረሻ ትእዛዝ ይሰጣሉ የዮርክታውን ከበባ በጄኔራል ዋሽንግተን የሚመራ የአህጉራዊ ጦር ጥምር ጦር፣ የፈረንሳይ ጦር በጄኔራል ኮምቴ ደ ሮቻምቤው እና በአድሚራል ደ ግራሴ የሚታዘዘው የፈረንሣይ ባህር ኃይል የኮርዋሊስ እንግሊዛዊ ሽንፈት የተቀናጀ የተባበሩት መንግስታት ወሳኝ ድል ነበር። ኃይሎች. እ.ኤ.አ. ነሐሴ 19 በዋሽንግተን እና በሮቻምቤው መሪነት ወደ ዮርክታውን የሚደረገው ጉዞ ተጀመረ፣ እሱም አሁን "የተከበረው ሰልፍ" በመባል ይታወቃል። ዋሽንግተን 7,800 ፈረንሳውያን፣ 3,100 ሚሊሻዎች እና 8,000 አህጉራዊ ጦር ሰራዊት አዛዥ ነበረች። በከበባ ጦርነት ውስጥ ጥሩ ልምድ ያልነበረው ዋሽንግተን የጄኔራል ሮቻምቤው ፍርድን በማጣቀስ እና እንዴት መቀጠል እንዳለበት ምክሩን ተጠቅሟል። ሆኖም ሮቻምቤው የዋሽንግተንን ሥልጣን እንደ ጦርነቱ አዛዥ ሆኖ አያውቅም። በሴፕቴምበር መገባደጃ ላይ የአርበኝነት-የፈረንሳይ ሃይሎች ዮርክታውን ከበቡ፣ የብሪታንያ ጦርን አስገቡ እና የብሪታንያ ማጠናከሪያዎችን በሰሜን ከ ክሊንተን ከለከሉ፣ የፈረንሳይ የባህር ሃይል ደግሞ በቼሳፒክ ጦርነት አሸናፊ ሆነ። የመጨረሻው የአሜሪካ ጥቃት በዋሽንግተን በተተኮሰ ጥይት ተጀመረ። በጥቅምት 19, 1781 በብሪታንያ እጅ በመስጠት ከበባው አብቅቷል ። ከ 7,000 በላይ የብሪታንያ ወታደሮች በጦርነት እስረኞች ተደርገዋል, በአሜሪካ አብዮታዊ ጦርነት የመጨረሻው ትልቅ የመሬት ጦርነት. ዋሽንግተን ለሁለት ቀናት የመገዛት ውልን ድርድር ያደረገች ሲሆን ኦፊሴላዊው የፊርማ ሥነ ሥርዓት በጥቅምት 19 ተካሂዷል። ኮርንዋሊስ መታመሙን ተናግሯል እና አልተገኘም ነበር፣ ጄኔራል ቻርለስ ኦሃራን እንደ ተወካይ ላከ። እንደ በጎ ፈቃድ መግለጫ፣ ዋሽንግተን ለአሜሪካውያን፣ ፈረንሣይ እና ብሪቲሽ ጌ ማንቀሳቀስ እና መልቀቂያ በሚያዝያ 1782 የሰላም ድርድር ሲጀመር እንግሊዞችም ሆኑ ፈረንሳዮች ቀስ በቀስ ሰራዊታቸውን ማስወጣት ጀመሩ። የአሜሪካ ግምጃ ቤት ባዶ ነበር፣ ደሞዝ ያልተከፈለ እና ደሞዝ የሚሉ ወታደሮች የኮንግረሱን ስብሰባ እንዲቋረጥ አስገደዱ፣ እና ዋሽንግተን በማርች 1783 የኒውበርግ ሴራን በማፈን ሁከትን አስወገደ። ኮንግረስ ለባለሥልጣናቱ የአምስት ዓመት ጉርሻ እንደሚሰጥ ቃል ገብቷል። ዋሽንግተን ለሠራዊቱ ያደገውን የ450,000 ዶላር ሂሳብ አስገባ። ሂሳቡ ብዙ ገንዘብ ስለመኖሩ ግልጽ ያልሆነ እና ሚስቱ ዋና መሥሪያ ቤቱን በመጎብኘት ያወጣችውን ወጪ ያካተተ ቢሆንም ሒሳቡ ተፈታ። በሚቀጥለው ወር፣ በአሌክሳንደር ሃሚልተን የሚመራ የኮንግረሱ ኮሚቴ ሰራዊቱን ለሰላም ጊዜ ማስተካከል ጀመረ። በነሀሴ 1783 ዋሽንግተን ስለ ሰላም ማቋቋሚያ በሰጠው አስተያየት የሰራዊቱን አመለካከት ለኮሚቴው ሰጠ። ኮንግረስ የቆመ ጦር እንዲይዝ፣ የተለያዩ የመንግስት አካላትን "ብሔራዊ ሚሊሻ" እንዲፈጥር እና የባህር ኃይል እና ብሔራዊ ወታደራዊ አካዳሚ እንዲቋቋም መክሯል። በሴፕቴምበር 3, 1783 የፓሪስ ስምምነት የተፈረመ ሲሆን ታላቋ ብሪታንያ የዩናይትድ ስቴትስን ነፃነት በይፋ ተቀበለች. ከዚያም ዋሽንግተን ሠራዊቱን በትኖ ለወታደሮቹ የመሰናበቻ ንግግር በኖቬምበር 2. በዚህ ጊዜ ዋሽንግተን የብሪታንያ ጦር በኒውዮርክ ሲወጣ በበላይነት ተቆጣጠረች እና በሰልፍ እና በክብረ በዓላት ተቀበለችው። እዚያም ኮሎኔል ሄንሪ ኖክስ የዋና አዛዥነት ማዕረግ እንደተሰጣቸው አስታውቋል። ዋሽንግተን እና ገዥው ጆርጅ ክሊንተን በኖቬምበር 25 ከተማዋን መደበኛ ያዙ። በታህሳስ 1783 መጀመሪያ ላይ ዋሽንግተን መኮንኖቹን በፍራውንስ ታቨርን ተሰናብቶ ከዚያ ብዙም ሳይቆይ ዋና አዛዥነቱን ለቀቀ እና ወታደራዊ ትዕዛዙን እንደማይለቅ የታማኝ ትንበያዎችን ውድቅ አደረገ። ዩኒፎርም ለብሶ ለመጨረሻ ጊዜ ለብሶ ለኮንግረሱ መግለጫ ሰጥቷል፡- “የምወዳትን አገራችንን ጥቅም ሁሉን ቻይ በሆነው አምላክ ጥበቃ ላይ በማመስገን ይህንን የኦፊሴላዊ ሕይወቴን የመጨረሻ ተግባር መዝጋት በጣም አስፈላጊ ተግባር እንደሆነ እቆጥረዋለሁ። የዋሽንግተን መልቀቂያ በአገር ውስጥ እና በውጪ የተወደሰ ሲሆን አዲሲቷ ሪፐብሊክ ወደ ትርምስ እንደማትቀየር ተጠራጣሪ ዓለምን አሳይቷል። በዚያው ወር ዋሽንግተን የሲንሲናቲ ማኅበር ፕሬዚዳንት ጄኔራል ተሾመ፣ አዲስ የተቋቋመው የአብዮታዊ ጦርነት መኮንኖች በዘር የሚተላለፍ ወንድማማችነት። በቀሪው የሕይወት ዘመናቸው በዚህ ኃላፊነት አገልግሏል። የአሜሪካ መሪዎች
47276
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%8B%9B%E1%8A%AD%E1%8A%9B
ካዛክኛ
ካዛክኛ ( /ቃዛቅሻ/) በካዛክስታንና በጎረቤት አገሮች በተለይም በቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክና በሞንጎሊያ በ15 ሚሊዮን ያሕል ተናጋሪዎች የሚነገር የቱርኪክ ቋንቋዎች ቤተሠብ አባል ነው። በካዛክስታን ከ1932 ዓም እስካሁን የሚጻፈው በቂርሎስ ጽሕፈት ሲሆን በቅርቡ ወደ ላቲን ጽሕፈት ለመመለስ የሚል እቅድ አለ። በቻይና ከ1956 እስከ 1976 ዓም ድረስ በላቲን ጽሕፈት ተጽፎ ከ1976 ዓም ወዲህ በአረብኛ ጽሕፈት ተጽፏል። ይህም አረብኛ ጽሕፈት ደግሞ በቀድሞው ሶቭየት ኅብረት ከ1919 ዓም አስቀድሞ ለካዛክኛ ይጠቀም ነበር። ቱርኪክ ቋንቋዎች
44131
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%88%AD%E1%88%B4%E1%88%8E%E1%8A%93
ባርሴሎና
ባርሴሎና (እስፓንኛ፦ ) የእስፓንያ ከተማ ነው። የእስፓንያ ከተሞች
31146
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B8%E1%8B%8D%E1%8A%95%E1%8C%89%E1%8A%AD
ቸውንጉክ
ቸውንጉክ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። ዋቢ መጽሐፍት የኮሪያ ነገሥታት
31011
https://am.wikipedia.org/wiki/1%20%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%88%9B%E1%8A%93%E1%88%B6%E1%88%AD
1 ስልማናሶር
1 ስልማናሶር (አሦርኛ፦ ሹልማኑ-አሻረዱ) ከ1278 እስከ 1249 ዓክልበ. ድረስ ግድም የአሦር ንጉሥ ነበረ። «ስልማናሶር» የሚለው አጻጻፍ በኋላ ዘመን ከብሉይ ኪዳን ስለሚታወቀው ሞክሼ 5 ስልማናሶር ነው። ለዘመኑ 30 የሊሙ ዓመት ስሞች ሁላቸው ከሰነዶች ታውቀዋል። የአሦር ነገሥታት
40877
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%8B%E1%8A%A9%20%E1%89%A0%E1%8B%AB%E1%8A%95
መላኩ በያን
ዶ/ር መላኩ በያን የኢትዮጵያ ምርጥ ልጅ ነበር። መላኩ በያን እ.ኤ.ኣ. በ1934 ኢትዮጵያን ሪሰርች ካውንስል () የሚባል ድርጅት ኣቋቋሙ። [ የውጭ ማያያዣዎች የኢትዮጵያ ሀኪሞች
3833
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8A%93
ሳና
ሳና (ዓረብኛ፦ /ሰንአ/) የየመን ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር ከ1996 ቆጠራ 1,747,627 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ሳና በጣም ጥንታዊ ከተማ ሆኖ ቢያንስ ከ6ኛ ክፍለ-ዘመን ከክርስቶስ በፊት ተመሠረተ። በ500 ዓ.ም. ገዳማ የሂምያሪት መንግሥት ዋና ከተማ እንደ ነበረች ይታመናል። እንዲሁም ከ512 የአክሱም ንጉሥ ካሌብ እንደራሴ መቀመጫ ሆነ። እንደገና ከ562 ዓ.ም. ጀምሮ የፋርስ እንደራሴ መቀመጫ ሆነ። ከዚያ እስልምና ከተነሣ በኋላ ከተማው በአረብም ሆነ በቱርክ ሥልጣን ሁልጊዜ የአውራጃ መቀመጫ ሆኖ ቀረ። ለ1,500 አመት ገዳማ እስከ ዛሬ እንደ ዋና ከተማ ቆይቷል ማለት ነው። ዋና ከተሞች የእስያ ከተሞች
12058
https://am.wikipedia.org/wiki/1%E1%8A%9B%E1%8B%8D%20%E1%88%9D%E1%8B%95%E1%89%B0%20%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B5
1ኛው ምዕተ ዓመት
1ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1 እስከ 100 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። ክፍለ ዘመናት
49988
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AB%E1%8B%8A%20%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%AD
ብሔራዊ መዝሙር
ብሔራዊ መዝሙር ማለት የአንዱ ሀገር ሕዝብ አገራቸውን ይሚያከብሩበት ይፋዊ ዘፈን ነው። አሁን ከሚገኙት ብሔራዊ መዝሙሮች መካከል፣ የጃፓን ብሔራዊ መዝሙር ወይም «ኪሚጋዋ» ከሁሉ ጥንታዊ የሆነው ግጥም አለው፤ ቃሎቹም በ912 ዓም ታተሙ። ዜማው ግን በ1872 ዓም ተቀነባበረ፤ በ1880 ዓም ደግሞ ይፋዊ የጃፓን መዝሙር መጀመርያ ተደረገ። በፖላንድ መዝሙሩ «ቦጉሮድዚጻ» በ970 ዓም እንደ ተቀነባበረ ይታመናል። ከሁሉ ጥንታዊው ጽሑፍ ቅጂ ከ1400 ዓም ያህል እንደ ሆነ ይታመናል። ይህ እስከ 1787 ዓም እስከ ፖላንድ መጀመርያ ውድቀት ድረስ ይቀጠል ነበር። የኔዘርላንድ መዝሙር «ውልሄመስ» በ1560 ግድም ተጽፎ ቢሆንም እስከ 1924 ዓም ድረስ ይፋዊ አልተደረገም፤ እስካሁንም ድረስ ይፋዊ ነው። በ1581 ዓም የ«ማርሽ ፬ኛው አንሪ» ዜማ ተጻፈ፤ እስከ 1784 ዓም ድረስ እንደ ፈረንሳይ ብሐራዊ መዝሙር አገለገለ። እስካሁን ድረስ የብሪታንያ መዝሙር የሆነው «ጎድ ሰይቭ ዘ ኲን» የተጻፈው በ1611 ዓም ያህል እንደ ነበር ይታመናል፤ ከ1737 ዓም ጀምሮ እንደ ብሔራዊ መዝሙር አገልግሏል። ከነዚህም በኋላ ከ1700ዎችና 1800ዎች ጀምሮ ብሐራዊ መዝሙሮች በአውሮፓና በመላው ዓለም ዘመናዊ ሆኑ። ብሄራዊ መዝሙር
31975
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A5%E1%8A%90%20%E1%8C%A5%E1%88%9D%E1%88%A8%E1%89%B5
ሥነ ጥምረት
ሥነ ጥምረት የሒሳብ ቅርንጫፍ ሲሆን የሚያጠናውም ሊቆጠሩ የሚችሉ ጠጣር የሂሳብ ነገሮችን (መዋቅሮችን) ነው። ሥነ ጥምረት በውሱን ወይም አእላፍ ተቆጣሪ ስብስቦች ላይ ተግባራዊ ሲሆን ይታያል። ሥነ ጥምረት የጠጣር ሒሳብ አካል ሲሆን ትኩረቱ የሚያይለው ከአንድ ስብስብ ሊወጡ የሚችሉ ምርጫዎችን በመቁጠር፣ ነገሮች ሊይዙት የሚችሉትን ቅጥ አይነት በሒሳብ በመድረስ፣ እኒህ ቅጦች እንዴት ሊደረስባቸው ይቻላል የሚለውን ጥያቄ በመመለስ ነው። በሥነ ጥምረት ስር ከሚገኙ የሒሳብ ዘርፎች፣ ግራፍ ኅልዮት እና ሥነ መካለል ዋና ዋናዎቹ ናቸው። ሥነ ጥምረት
48312
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%A6%E1%88%B5%E1%8D%96%E1%88%AE%E1%88%B5%20%E1%8B%88%E1%88%BD%E1%88%98%E1%8C%A5
የቦስፖሮስ ወሽመጥ
የቦስፖሮስ ወሽመጥ በአውሮፓና በእስያ መካከል በቱርክ አገር ውስጥ የሚገኝ ወሽመጥ ነው። የውሃ አካል
10089
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AB%E1%88%9D%20%28%E1%8B%A8%E1%88%B4%E1%88%9D%20%E1%88%8D%E1%8C%85%29
አራም (የሴም ልጅ)
አራም ሴም (ዕብራይስጥ፦ ) በመጽሐፍ ቅዱስ ኦሪት ዘፍጥረት (ምዕ. 10) መሠረት የኖህ ልጅ ሴም ከወለዱት ልጆች አንድ ሲሆን የዑፅ፣ ሁል፣ ጌቴርና ሞሶሕ አባት ይባላል። በጥንቱ ታሪክ ጸሐፊዎች ዘንድ፣ ይህ አራም የስሜን መስጴጦምያና የሶርያ ሕዝብ የአራማውያን አባት ነበር። በኤብላ ጽላቶች ላይ (2300-2100 ዓክልበ. ግድም) «አራሙ» እና «አርሚ» የሚሉ ስያሜዎች ይገኛሉ፤ «አርሚ» የሐላብ (አሌፖ) ስም ነበር። በ2034 ዓክልበ. ያሕል በአካድ ንጉሥ ናራም-ሲን በስሜን ተራሮች በተደረገው ዘመቻ «የአራም አለቃ ዱቡል» እንደማረከው ይመዘገባል። የአራም ሕዝብ ወይም አገር ደግሞ በማሪ ጽላቶች (1900 ዓክልበ. ግድም) እና በኡጋሪት ጽላቶች (1300 ዓክልበ. ግድም) ታይተዋል። ሆኖም እነዚህ ስያሜዎች ትርጉሞች ለሊቃውንት ክርክር ሆነዋል፤ የአራም ሕዝብ መኖሩ ከ1100 ዓክልበ. ጀምሮ በእርግጥ ይታወቃል። በመጽሐፈ ኩፋሌ መሠረት፣ የኖህ ልጆች ምድሪቱን ሲያከፋፈሉ የአራም ልጆች የወረሱት ርስት ከኤፍራጥስና ከጤግሮስ ወንዞች መካከል ያለው አገር ሁሉ ያጠቅልል ነበር። ይሁንና በታሪካዊው ዘመን አራማውያን በተለይ በዚያ አቅራቢያ ስሜን ሠፍረው ነበር። በብሉይ ኪዳን የተጠቀሰው ካራንንም ከተማ የጠቀለለው ሀገር «አራም-ናሐራይን» (የሁለት ወንዞች አራም) እንዲሁም በአካባቢው የተገኙት አራም-ደማስቆና አራም-ረሆብ በአራም ልጆች እንደ ተመሰረቱ ይታመናል። ደግሞ የሴም ልጅ አራም በማንዳያውያን ሃይማኖት እንደ ነቢይ ሆኖ ይከብራል። የኖህ ልጆች
11552
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AB%E1%8B%AB
ራያ
፭ራያ ማለት በሰሜን ወሎ እና በደቡብ ትግራይ የሚገኝ ህዝብ ነው። ይህ ህዝብ የራሱ የሆነ ባህል እና ወግ፡ ማለትም እንደ አነጋገር፡ አለባበስ፡ የሰርግ ፡ የለቅሶ ስነስርዐት ያለው ኩሩ እና ጀግና ህዝብ ነው። የራያ ህዝብ ከሚደነቅበትና ከሚያስደስት ባህሉ ሁሉም የእምነት ተከታዮች በተለይምሙስሊም ክርስቲያንሳይል በመቻቻል በህብረት በአንድ ላይ ተከባበሮ የሚኖር ህዝብ ሲሆን የአለባበስ ባህሉ ሌላው የሚደነቅለት አና ባህላዊ ጭፈራው ሲያዩት የሚያስግርም አና የሚያስድስት ነው። ከባህላዊ ጭፈራዎቹ እንደ "ጉማየ" "መጋልዋ" ፡ ወዘተ መጥቀስ ይቻላል፡፡ ህዝቡ የሚኖርበት አከባቢ እንደሚከተለው ይዋሰናል። በሰሜን እንደርታ፡ በደቡብ የጁ፡ በምስራቅ አፋር እንድሁም በምእራብ ላስታ ያዋሱኑታል። የከተሞች ስም ለመጥቀስ ያክል አላማጣ፡ ቆቦ፡ ኮረም፡ ማይጨው፡ መሆኒ ጨርጨር በመባል ይታወቃሉ። የህዝቡ አስተዳድር እንደየ መንግስቶቹ ስቀያየር የኖረ ሲሆን፡ ቀደም ስል ራያን በሁለት አውራጃዎች በመክፈል ራያ ና ቆቦ ማእከሉ አላማጣ፡ ራያ ና አዘቦ ማእከሉ ማይጨው በማድረግ በወሎ ጠቅላይ ግዛት ስር ይተዳድር ነበር።ራያ ቆቦ በአሁኑ ሠአት ወረዳ ሢሆን ማዕከሉ ቆቦ ነው በሥሩ ብዙ ቀበሌዎች አሉት ለምሣሌ 07 አቧሬ አንዷናት። ምንጭ ከራያ ኣባቶች የኢትዮጵያ ብሔሮች
49311
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8D%E1%8B%91%E1%8B%9D%E1%8A%90%E1%89%B5
ግዑዝነት
ግዑዝነት ማለት ቁስ ነገሮች የሚገኙበት ፍጥነት እንዳይለወጥ የሚያደርጉት ተቃውሞ ነው። አካላት አርፈው ተቀምጠውም እንደሆነ ባሉበት እንዲሆኑ፣ በቀጥታ እየተጓዙም እንደሆነ፣ አቅጣጫቸውን ሳይቀይሩ ባሉበት ፍጥነት እንዲቀጥሉ ያላቸው ፍላጎት ወይም አዝማሚያ ግዑዝነታቸው ይባላል። ግዑዝነት የቁሶች ወይንም ግዝፈት ያላቸው ነገሮች ሁሉ ዋና መገለጫ ባህሪ ነው። የግዑዝነት ታሪክ የግዑዝነት ጽንሰ ሐሳብ ከ፪ ሽህ ዘመናት መላምቶች፣ ክርክሮች እና ተሞክሮዎች በኋላ ተሻሽሎ የተደረጀ የሳይንስ ሐሳብ ነው። ግዑዝ አካላት፣ ለምሳሌ ድንጋዮች፣ በዘፈቀደ ከነበሩበት ተነስተው አይንቀሳቀሱም። ድንጋዮች የማሰብም ሆነ የመረዳት ችሎታ ሳኖራቸው ይህን መመሪያ አጥብቀው መከተላቸው ለፈላስፎች እንግዳ ነበር። የግዑዝነት ሐሳብ መደርጀት በቁሶች ላይ የሚታይን ይህን ክስተት አጥርቶ ለመገንዘብ ነበር። የአሪስጣጣሊስ መርሆዎች ከሁለት ሽህ አመታት በፊት የነበረው ዝነኛው ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ ስለ ቁሳዊ እንቅስቃሴ ሁለት መርሆችን አስቀምጦ ነበር። አንደኛው መርህ፡ አንድ ቁስ ከርሱ ውጭ የሆነ ኃይል ካልአረፈበት በስተቀር፣ አርፎ ይቀመጣል። ሁለተኛው መርህ ደግሞ፡ የሚንቀሳቀስ ቁስ፣ በእንቅስቃሴው እንዲቀጥል የማያቋርጥ የኃይል ጫና ሊያርፍበት ያስፈልጋል ምክንያቱም የኃይል ጫናው ሲቋረጥ፣ በስተወዲያው እንቅስቃሴውም ስለሚያቆም። በምሳሌ ለማየት፦ አንድ ድንጋይ ምንም ነገር ካልነካው ባለበት ተቀምጦ ይገኛል። ይህን ድንጋይ ወደ ሌላ ቦታ ለማሻገር ከተፈለገ፣ ጉልበት በላዩ ላይ ሊያርፍ ግድ ይላል። ለምሳሌ፦ አንድ ሰው ድንጋዩን አንስቶ ሲወረውረው። አሪስጣጣሊስ ጉዳዩን ከመሪ ሃሳቦቹ አንጻር ሲመረምር እንግዳ ነገር አገኘ። በመርህ ሁለት መሰረት፣ አንድን ድንጋይ ለማንቀሳቀስ እና በእንቅስቃሴው እንዲቀጥል ለማድረግ ምንጊዜም ጉልበት አስፈላጊ ነው። ነገር ግን ድንጋይ ሲዎረዎር ፣ እጅ ውስጥ የሚገኘው ለትንሽ ሰኮንዶች ነው። እጅ ገፍቶ ከለቀቀው በኋላ፣ ከድንጋዩ ጋር አብሮ እየበረረ የሚገፋ ምንም ሰውም ሆነ ጉልበት የለም። ስለዚህ በመርህ አንድ መሰረት «ለምን ድንጋዩ ከእጅ ሲዎጣ ወዲያው አይቆምም?» በሌላ አነጋገር «ለምን ድንጋዩ ያለምንም ገፊ-ኃይል እየበረረ ይሄዳል?» ለዚህ እንቆቅልሽ አሪስጣጣሊስ የሰጠው መልስ ከባቢውን አየር ያመካኘ ነበር። ድንጋዩ ከተወረወረ በኋላ በጉዞው እንዲቀጥል የሚገፋው ጉልበት ከከባቢው አየር ያገኛል። ስለሆነም፣ ከባቢ አየር በሌለበት ኦና ውስጥ ድንጋዩ ቢዎረወር ኖሮ መንቀሳቀሱን በስተወዲያው ያቆም ነበር። የፈላስፋው ሃሳቦች ለሁለት ሽህ ዓመታት በብዙዎች ተሰሚነት ኖሯቸው እንደ ዶግማ አገለገሉ። አልፎ አልፎ ትችቶችና ተቃውሞዎች ቢነሱም፣ ለዚህ ሰው ከነበራቸው ክብር እና አድናቆት የተነሳ ተጻራሪ ሐሳቦች አልተሰሙም ነበር። በጠፈር ኦና ውስጥ የሚመላለሱትን ፈለኮች ያስተዋሉ ፈላስፎች ግን የከባቢ አየር ለእንቅስቃሴ አስፈላጊ እንዳልሆነ ተረዱ። ስለሆነም አንድ ድንጋይ እጅን ከለቀቀ በኋላ በጉዞው መቀጠሉ፣ ከአየር ግፊት ሳይሆን፣ ወርዋሪው ለድንጋዩ በሚያስተላልፈው አንዳች ነገር ነው አሉ። ይህን አንዳች ነገር፣ አንቀሳቃሽ ጉልበት ወይም በነሱ አጠራር ኤምፒተስ() ብለው ሰየሙት። «ታዲያ የተላለፈው ኤምፒተስ በድንጋዩ ውስጥ እስካለ ድረስ፣ ለምን ድንጋዩ እስከ ዘላለም እንዲበር አያደርግም?» ለሚለው ጥያቄ በ፮ኛው ክፍለ ዘመን የነበር ፈላሳፋ ፍሊጶነስ ዮሐንስ፣ « ኤምፒተሱ በተወሰነ ጊዜ በኖ የሚጠፋ ስለሆነ ነው» በማለት መላ ምት አቀረበ። ይህ የኤምፒተስ ጽንስ የአሪስጣጣሊስን ስህተት በከፊል የጠገነ ቢሆንም፣ የፈላስፋው ተከታዮች ግን አውግዘው አልተቀበሉትም ነበር። የቦርዲያንና ተከታዮቹ ማሻሻያ ከስምንት መቶ ዓመታት በኋላ፣ በ 14ኛው ክፍለ ዘመን የነበረው ፈረንሳዊ ፈላስፋ ዥን ቦርዳን የኤምፒተስን ያለምንም ምክንያት ተኖ መጥፋት ባለመቀበል የተሻሻለ ሐሳብ አቀረበ። ያንድ የተወረወረ ድንጋይ እንቅስቃሴ መቆርቆዝ መንስዔ የአየር ሰበቃ እና የመሬት ስበት ለቁሱ ከተሰጠ እንቅስቃሴ በተቃራኒ አቅጣጫ እንቅፋት ስለሆኑ ነው ብሎ አስረዳ። ይህም ከአሪስጣጣሊስ የአየር ግፊት መላምት ሙሉ በሙሉ ተቃራኒ ሐሳብ ነበር። በቦርዳን አስተምሮ፣ አንድ ዲንጋይ በተወረወረ ጊዜ፣ ከወርዋሪው እጅ ኤምፒተስ ይቀበላል። ያን አንቀሳቃሽ ጉልበት ገንዘቡ አድርጎ እስከዘላለም ለመጓዝ በተሰጠው አቅጣጫ፡ ወደፊትም ከሆነ ወደ ፊት፣ ወደጎንም ሆነ ወደጎን፣ ወደላይ፣ ወደታች፣ እንዲሁም በክብ እሚያዞርም ከሆነ በክብ ለመሄድ ይፈልጋል። ሆኖም የአየር ሰበቃና የመሬት ስበት፣ በእንቅስቃሴው ተቃራኒ ስለሚቆሙ እና ስለሚያበላሹት፣ ኤምፒተሱ ተሟጦ እንዲያልቅ ያደርጋሉ። በዚህ ሁኔታ ድንጋዩ ለመሄድ የሚፈልግበትን አቅጣጫ ትቶ ያርፋል። አዲሱ የቦርዲያን ሐሳብ በተለያዩ ፈላስፎች በተጨባጭ እየተፈተሸና በተሞክሮ እየተረጋገጠ መጣ። የአሪስጣጣሊስ ስህተቶችም ጎልተው መታየት ጀመሩ። ዘመኑ የለውጥ ዘመን ስለነበር ሌሎች የአውሮጳ ፈላስፎች በተራቸው የቦርዲያን ሐሳብ ግድፈት እንዳለው ማየታቸው አልቀረም። እንደ ቦርዲያን አስተሳሰብ፣ በጠፈር የሚሽከረከሩት ፈለኮች (ፕላኔቶች) ፣ ጸሓይን እየዞሩ የመንቀሳቀሳቸው ምክንያት አምላክ አለምን ሲፈጥር፣ ከመነሻው ኤምፒተስ ስለሰጣቸው ነው ብሎ ነበር። ኤምፒተስ ማለት አንቀሳቃሽ ጉልበት ነው። የጉልበት አንዱ ጸባይ ያረፈበትን ቁስ ፍጥነት መጨመር ነው። እንግዲህ በፈለኮቹ ውስጥ ያ ጉልበት ምንጊዜም ካለ፣ ፍጥነታቸው ያለማቋረጥ እየጨመረ መሄድ ነበረበት ምክንያቱም የአየር ሰበቃ በጠፈር ውስጥ ስለማይገኝ። በሃቅ የሚሆነው ግን፣ ከቦርዲያን ሀሳብ በተቃራኒ ፈለኮች የሚጓዙት ከፍ ዝቅ በማይል ውሱን ፍጥነት ነው። ሌላው በቦርዲያን ሐሳብ ላይ የተነሳው ትችት፣ ኤምፒተስ ክባዊ ሊሆን ይችላል የሚለው የፈላስፋው አስተምሮ ነበር። ጂያምባኒታ ቤኔድቲ የተባለ የጣሊያን ምሁር ድንጋይ በወንጭፍ ሲዎረወር፣ ምንም እንኳ ወንጭፉ ድንጋዩን በክብ ምህዋር እያንቀሳቀሰ የክብ ኤምፒተስ ቢሰጠውም፣ ወንጭፉን ሲለቅ ግን የክብን ሳይሆን የቀጥተኛን አቅጣጫ ይይዛል። ከዚህ ተነስቶ፣ የቁስ ነገሮች የተፈጥሮ ፍላጎታቸው በቀጥተኛ መስመር መጓዝ ነው የሚል ድምዳሜ ላይ ደረሰ። የአሪስጣጣሊያዊ ሐሳብ ማጠቃለያ የኤምፒተስ ጽንሰ ሐሳብ ከአሪስጣጣሊስ መነሻ ሐሳብ የተሻሻለ ቢሆንም በአጠቃላይ መልኩ በአሪስጣጣሊያዊ አስተሳሰብ ስር ይመደባል። ምክንያቱም ሁለቱም አስተሳሰቦች የሚመዘዙት « የቁሶች ተፈጥሯዊ ፍላጎት በእረፍት (ዜሮ ፍጥነት) መገኘት ነው» ከሚል እምነት ስለነበር ነው። አሪስጣጣሊስ በምድር ላይ ያለው ከባቢ አየር ሰበቃ፣ የቁሶችን ተፈጥሯዊ ባህርይ ጋርዶ እንደደበቀው በጊዜው አያውቅም ነበር። ስለዚህ፣ ለነገሮች መንቀሳቀስ ምንጊዜም ጉልበት አስፈላጊ መስሎ ታየው። ይህ ስህተት በኢምፔተስ ጽንሰ ሐሳብ ሰርጾ በመገኘቱ፣ የሚቀጥለው ሳይንሳዊ አብዮት መከሰት ግድ አለ። በ፲፮ኛው እና ፲፯ኛው ክፍለ ዘመን አውሮጳ፣ እጅግ ከፍተኛ የሳይንስ ምርምር፣ ክርክር ፣ የሐሳቦች ሥርጭትና መታደስ የተካሄደበት አህጉር ነበር። የአሪስጣጣሊስም ጥንታዊ ሐሳቦች፣ በዘመኑ የለውጥ ንፋስ ሥራቸው እስኪነቀል ታድሰዋል። የግዑዝነት ጽንሰ ሐሳብም፣ መነሻው የአሪስጣጣሊስ እና ኤምፒተስ አስተሳስብ ቢሆንም፣ በዚሁ ዘመን በተነሱት ተማሪዎች ኬፕለር፣ ጋሊሊዮ እና ኒውተን ተራ በተራ ባስተካከሉት ሁኔታ በልዩና ጽኑዕ መሰረት ላይ ሊመሰረት በቅቷል። የዚህ የአዲሱ ሐሳብ መነሻ፣ ቁስ አካላት ከፍ ዝቅ በማይል አንድ ፍጥነት እና አንድ ቀጥተኛ አቅጣጫ መጓዝ የተፈጥሮ ፍላጎታቸው ነው የሚል ነው። ማለትም በነገሮች ላይ የውጭ ጉልበት እስካለረፈ ድረስ፣ ፍላጎታቸው አርፎ መቆም ብቻ ሳይሆን፣ ሌላም ፍጥነት ካላቸው ከፍ ዝቅ ሳይል በዚያ ፍጥነት መቀጠል ነው። ይህ ግን ከለት ተለት ተሞክሮ የሚቃረን ይመስላል ምክንያቱም በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱ ነገሮች ከውጭ ጉልበት ካላገኙ ምንጊዜም ስለሚቆሙ። ለአሪስጣጣሊስ መሳሳትም ዋናው ምክንያት ይህ ነበር። በምድር ላይ የነገሮች ቆሞ መገኘት ምክንያት በተፈጥሮ ፍላጎታቸው ሳይሆን፣ በሰበቃ ጉልበት ተገደው ነው። ከምድር፣ ከአየር እና ከሌሎች ቁሶች ጋር በሚያደርጉት ፍትጊያ ምክንያት ቁሶች እንቅስቃሴያቸው ይሞታል። በኦና ውስጥ ቢሆኑ ኖሮ ያለማቋረጥ በተንቀሳቀሱ ነበር። የኤምፒተስን አስተሳብ ግድፈቶች ለማረም የተቻለው በአዲሱ አመለካከት የቁሶችን እንቅስቃሴ በማየት ነበር። አዲሱ አመለካከት፣ ቁሶች ጉልበት ሳያርፍባቸው ሊንቀሳቀሱ መቻላቸው በውስጣቸው እንደክትባት በተወጉት እና በተላለፈላቸው ልዩ ጉልበት አይደለም። ይልቁኑ ቁሶች፣ በተፈጥሮአቸው፣ ያለምንም እርዳታ፣ በአሉበት ፍጥነት፣ በቀጥተኛ መንገድ ለመንቀሳቀስ ይፈልጋሉ። ይህ የቁሶች መሰረታዊ ባህርይ ግዑዝነታቸው () በመባል ተሰየመ። ስለዚህ ግዑዝነት ማለት፣ በዘመናዊ ትርጓሜው፣ « አንድ ቁስ አካል የያዘውን ፍጥነት እንዳይቀየር የሚያሳየው ተቃውሞ» ማለት ነው። ሓሳቡ እጅግ የተሳካ ስለነበር፣ እስካሁን ዘመን ድረስ ይሰራበታል። ድንጋይ ውርወራ ከግዑዝነት ጽንሰ ሐሳብ አንጻር ከግዑዝነት ጽንሰ ሐሳብ አንጻር፣ አንድ ድንጋይ ነባራዊ ፍጥነቱን በጉልበት ካልተገደደ አይቀይርም። ለምሳሌ አርፎ ቁጭ ያለ ድንጋይ ፍጥነቱ ዜሮ ስለሆነ፣ ይህን ፍጥነት መልቀቅ አይፈልግም። ድንጋዩን ለማንቀሳቀስ ጉልበት ያስፈልጋል። በእጅ እየተገፋ፣ በጉልበት ተገዶ ድንጋዩ የተወሰነ ፍጥነት ላይ ይደርሳል። የድንጋዩ ግዑዝነት ለውጥን ምንጊዜም ስለሚቃወም ጉልበት አስፈለገ። ሆኖም አንድ ጊዜ፣ አዲስ ፍጥነት በእጅ ተገዶ ከያዘ በኋላ፣ ሲለቀቅ፣ አሁንም ይህን አዲሱን ፍጥነት እንዳይቀየር ግዑዝነቱ ግድ ይላል። ድንጋዩ፣ በራሱ ተፈጥሯዊ የግዑዝነት ባህርይ ምክንያት በያዘው ፍጥነት ለዘላለም መጓዝ ይጀምራል። ግን ደግሞ የአየር ሰበቃ በጉዞው ተቃራኒ የሆነ ጉልበት ያሳርፍበታል። ይህ ጉልበት፣ የድንጋዩን ግዑዛዊ ተቃውሞ ቀስ በቀስ በማሸነፍ ፍጥነቱን እንዲቀንስ ያደርጋል። ሰበቃው በጉልበት የድንጋዩን ፍጥነት ቀይሮ ዜሮ ሲያደርሰው፣ ድንጋዩ አዲሱን ፍጥነት በመያዝ አርፎ ይቀመጣል። ሌሎች ምሳሌዎች የመኪና ጎማዎችና የኤሌክትሪክ ጄኔረተሮች፣ የፈለኮች በፀሐይ ዙሪያ መዞር፣ ወዘተ በከፊል የግዑዝነታቸው ባህርይ ውጤት ናቸው። የፔንዱለም መዎዛዎዝ፣ ሩዋጮች ማብቂያ መስመራቸውን አልፈው መንደርደር፣ ኳስ ተጫዋቾች "ማጣጠፋቸው" ፣ እነዚህ ሁሉ የግዑዝነት ውጤት ናቸው። ባጠቃላይ መልኩ፣ ግዑዝነት የቁስ አካላት መገለጫ ባህርይ እንደመሆኑ፣ በአብዛኛው የገሃዱ ዓለም ክስተቶች ሠርጾ ይገኛል። የሳይንስ ፍልስፍና ሥን-እንቅስቃሴ ሥነ-ተፈጥሮ
15197
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8B%E1%88%88%E1%8D%88%E1%8B%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8C%B8%E1%8C%B8%E1%89%B1%E1%88%9D%20%E1%88%88%E1%88%9A%E1%88%98%E1%8C%A3%E1%8B%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%A0%E1%88%88%E1%8C%A1%E1%88%9D
ላለፈው አይጸጸቱም ለሚመጣው አይበለጡም
ከስህተትህ ተማር ብሎ የሚገስጽ ምሳሌ። መደብ : ተረትና ምሳሌ
17104
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%8B%98%E1%8C%A0%E1%8A%93%20%E1%8C%88%E1%8B%9D%E1%89%B6%20%E1%89%A0%E1%8B%98%E1%8C%A0%E1%8A%93%20%E1%88%98%E1%88%B8%E1%8C%A5%20%E1%89%B5%E1%88%AD%E1%8D%89%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%98%E1%8C%A5%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%98%E1%8C%A5
በዘጠና ገዝቶ በዘጠና መሸጥ ትርፉ እንዘጥ እንዘጥ
በዘጠና ገዝቶ በዘጠና መሸጥ ትርፉ እንዘጥ እንዘጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለትርፍ መግዛትና መለወጥ የቱን ያክል ዋጋ እንደሌለው የሚያሳይ ተረትና ምሳሌ
2318
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8D%8B%E1%88%AD
አፋር
አፋር (ክልል) አፋር (ብሔር)
15522
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%8A%90%E1%8D%8D%20%E1%89%A0%E1%8B%93%E1%88%8D%20%E1%8B%AB%E1%89%A0%E1%8B%9B%E1%88%8D
ሰነፍ በዓል ያበዛል
ሰነፍ በዓል ያበዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ላለመስራት ብዙ በዓል የሚያከበር ሰው ከሃይማኖተኝነት አንጻር ሳይሆን ከስንፍና አንጻር ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
41076
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%89%81%E1%88%AD%20%E1%89%A3%E1%88%95%E1%88%AD
ጥቁር ባሕር
ጥቁር ባሕር ከአውሮፓና እስያ አሕጉራት መካከል የሚገኝ ታላቅ ባሕር ነው። የውሃ አካል
49524
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%AB%E1%8A%95%E1%8A%BD%E1%88%AC%206%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%89%B1%E1%88%86%E1%89%B0%E1%8D%95
መራንኽሬ 6 መንቱሆተፕ
መራንኽሬ 6 መንቱሆተፕ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1593 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ ከሁለት ሐውልቶች ብቻ ነው። ብዙ «መንቱሆተፕ» የተባሉት ፈርዖኖች ስለ ነበሩ ሌላ «መንቱሆተፕ» የሚል ሳጥን እርግጥኛ አይደለም። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ ከሰኸምሬ ሸድዋሰት ቀጥሎ አምስት የፈርዖን ስሞች ጠፍተዋል። በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ መራንኽሬ በነዚህ አምስት መካከል ነበሩ። የሁለተኛው ጨለማ ዘመን ፈርዖኖች
40375
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A1%20%E1%88%A9%E1%88%9A
አቡ ሩሚ
አቡ ሩሚ (ኣባ ኣብርሃም) ለመጀመሪያ ጊዜ መጽሓፍ ቅዱስን ወደ አማርኛ የተረጐሙ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ናቸው። መጽሐፍ ቅዱሱ በ፲፰፻፵ ዓ.ም. ታትሟል። ደግሞ ይዩ ቻርለስ ዊሊየም ኢዘንበርግ የውጭ መያያዣዎች የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች መጽሐፍ ቅዱስ
22629
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%8A%95%E1%8C%A0%E1%8D%8B
ቀንጠፋ
ቀንጠፋ ወይም ቆንጥር () ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ ሌላ ዝርያ፣ የግራር ዛፍ አይነት ደግሞ «ቀንጠፋ» ተብሏል። ሁለቱም በአተር አስተኔ ወይም «አባዝርት» አስተኔ ናቸው። በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር በምሥራቅ አፍሪካና በየመን ይገኛል። በድንጋያማ ዳገት፣ በወንዝ ደለል፣ በጫካ ዳርቻ ይገኛል። የተክሉ ጥቅም ለቊጥቋጦ-ኣጥር ይስማማል። ቡቃያዎቹም ለከብት መኖ ይሰበሰባሉ። በኢትዮጵያ፣ የተደቀቀው ልጥ ጭማቂ በቆዳ ፋቂ ለማቀላት ተጠቅሟል። ቅጠሎቹም ሲደቀቁ ጨለማ-ቀይ ቀለም ይሠራል። ትኩስ ቅጠሎቹ ለመድሃኒት ይኘካል፣ ለምሳሌ የሳምባ ነቀርሳን ወይም ተመሳሳይ የመተንፈስ ችግሮችን ለማከም። የቀንጠፋው ፍሬ ለማስታወክ እንደሚጠቀም ተዘግቧል። የኢትዮጵያ እጽዋት
17555
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%85%E1%88%8A%E1%8A%93
ህሊና
ህሊና ጥሩና መጥፎን (ትክክልና ስህተትን) መለየት የሚችል የአዕምሮ ክፍል ነው። አንድ ሰው ለአንድ ድርጊት ከሚሰጠው ዋጋ አንጻር ይመጣል። ይህ ማለት አንድ ግለሰብ ያለውንና ያመነበትን የሥነ ምግባር ዋጋ ጥሶ በተቃራኒ ሲሄድ የራሱ አዕምሮ እንዲወቅሰው የሚያደርገው የዚያ ሰው ህሊና ነው ይባላል። ደግሞ ይዩ፦ የኅሊና ነፃነት ሥነ አካል
12742
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%83%E1%88%8D
ቃል
ቃል የሚከተሉትን ሊገልፅ ይችላል። ቃል (የቋንቋ አካል) ቃል (ቃል መግባት)
17932
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%89%A0%E1%88%A9%20%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%88%A9
ተከበሩ ሰው አይፈሩ
ተከበሩ ሰው አይፈሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተረትና ምሳሌ
43719
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%8B%B2%E1%8A%93
መዲና
መዲና በሳዑዲ አረቢያ ውስጥ የሚገኝ ከተማ ነው። የተከበሩት የመጨረሻ ነብይ ሙሃመድ (ሰ.አ.ወ) ቀብር ይገኝበታል። በእስልምና እምነት ቅዱስ ወይንም የተመረጠ ሀገር ነው። የእስያ ከተሞች ሳዑዲ አረቢያ
53171
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A0%20%E1%89%A2%E1%89%82%E1%88%8B%20%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%B2%E1%8B%A8%E1%88%9D
አበበ ቢቂላ ስታዲየም
አበበ ቢቂላ ስታዲየም በአዲስ አበባ ኢትዮጵያ ውስጥ ሁለገብ ስታዲየም ነው። በአሁኑ ጊዜ በአብዛኛው ለእግር ኳስ ግጥሚያዎች የሚውል ሲሆን በክለብ ደረጃ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ደደቢት ክለብ ይጠቀምበት ነበር። ስታዲየሙ 25,000 ተመልካቾችን የመያዝ አቅም አለው። ስያሜውም በታዋቂው የኦሎምፒክ ማራቶን ሻምፒዮን አበበ ቢቂላ ነው።
47101
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%88%9D%E1%88%B3%E1%88%A8
ሰምሳረ
ሰምሳረ (ሳንስክሪት ፣ «መዛወር») ከሕንድ አገር በወጡት ሃይማኖቶች የ«ተመላሽ ትስብዕት» ትምህርት ማለት ነው፤ የሞቱት ነፍሶች ተመልሰው ዳግመኛ ከማሕጸን ይወለዳሉ የሚል እምነት ነው። ይህ ሀሣብ በሂንዱኢዝም እና በቡዲስም እንዲሁም በጃይኒስምና በሲኪስም መሠረታዊ ነው። የሰምሳረ ሀሣብ በታሪክ ገጽ በሰነዶችም መጀመርያ ሲታይ (800-700 ዓክልበ. ግድም)፣ እንደ ፍልስፍና ግመት፣ አንድምታ ወይም እንደ ሃልዮ ቀረበ፣ እንጂ ይህ ከእግዚአብሔር እንደ ተገለጸ እርግጥኛ ትምህርት ነው የሚል እንደ ነበር አይመስልም። በኋላ ሀሣቡ በሕንድ ተቀብሎ ጸንቶ ቀስ በቀስ ከአንድምታ ወደ ጸና ትምህርት መሠረት ተለወጠ። ከጎታማ ቡዳ ዘመን (600-500 ዓክልበ. ግድም) በፊት፣ በሕንድ ውስጥ የማይጠያየቅ የፍልስፍና መሠረት ሆኖ ነበር፤ ነፍሶች በትክክል ወዴት እንደሚሄዱ ለምን ያሕል ጊዜ ለማወቅ ከሰማይ ወይም ከመንፈሶች ለመማር እንደ ተቻላቸው ብለው መናገርንና መጻፍን ደፈሩ። እያንዳንዱ ሃይማኖት ወይም ፍልስፍና ግን በተገለጹት ዘዴዎች ዝርዝር ይለያያሉ። በ«አብርሃማዊ ሃይማኖቶች» (አይሁድና፣ ክርስትና፣ እስልምና) ግን የሙታን ትንሳኤና ዕለተ ደይን ትንቢቶች ስላሉ፣ ተምላሽ-ትስብዕት ለተራ ሰዎች አለመቻሉ ይታመናል። በብሉይ ኪዳን በትንቢተ ሚልክያስ 4:5 «ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ነቢዩን ኤልያስን እልክላችኋለሁ» ስላለው፣ ለቅዱስ ኤልያስ ተመላሽ ትስብዕት እንደ ተፈቀደ የሚያምኑ አሉ። እንዲሁም በአዲስ ኪዳን የማቴዎስ ወንጌል 11:14 ኢየሱስ ስለ ዮሐንስ መጥምቁ «ልትቀበሉትስ ብትወዱ፣ ይመጣ ዘንድ ያለው ኤልያስ ይህ ነው» ስላለ፣ ኤልያስ እንደ ዮሐንስ ተመለሰ የሚያስተምሩ ጥቂቶች (በተለይም ኖስቲሲስም) ናቸው። ነገር ግን የዮሐንስ ወንጌል 1:21 ዮሐንስ በግልጽ «ኤልያስ አይደለሁም» አለ፤ የሉቃስ ወንጌል 1:17 ደግሞ ዮሐንስ «በኤልያስ መንፈስና ኃይል» እንደሚሄድ ይላል እንጂ የኤልያስ ነፍስ አይልም፣ በተጨማሪ ክርስቶስ በደብረ ታቦር ላይ ኤልያስንም ሙሴንም በተዓምር በትንሳኤ እንጂ በልደት አላመጣቸውም፤ ስለዚህ ሁሉ በአጠቃላይ ኤልያስ እራሱ እንደ ዮሐንስ አልተመለስም ይታመናል። የህንዱ እምነት
15781
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%8C%8E%E1%89%A5%E1%8A%9B
አርጎብኛ
አርጎብኛ ከደቡባዊ ሴሜቲክ ቋንቋዎች አንዱ ነው። በአንድ ወገን በጥቂቱ ከዐማርኛ በሌላ ወገን ከሐረርኛ ጋር ተመሳሳይ ቅርጽ ያለው ቋንቋ ነው። የአርጎባ ማኅበረሰብ፣ በኢትዮጵያ በሰሜናዊ ክፍል ትግራይና ወሎ፣ በደቡብ እስከ ባሌ ፣ በምሥራቅ እስከ ሐረር ቆላማ ስፍራና አፋር፣ ሰሜን ሸዋ አካባቢ የሚኖሩ ሕዝቦች ናቸው፡፡ አርጎባዎች በኤርትራም እንደሚኖሩ ሲጠቆም «ጀበርት» የሚል መጠሪያ አላቸው፡፡ «አርጎባ» የብሔረሰብ እና የቋንቋ መጠሪያ ነው። በ13ኛው ክፍለ ዘመን የየወላስማ ሥርወ መንግሥት [የይፋት ወላስማ እና የአደል ወላስማ ስርወ መንግስትን ከመነሻው የሸዋ ሱልጣኔት 896 ጀምሮ ከ1108 አካባቢ ጀምሮ የተስፋፋ ከ1285 እስከ 1559 እኤአ ድረስ ያስተዳደረ ] ንግድን መሥርቶ በነበረ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን እስላማዊ መንግሥትን እንዳቋቋመ የሚገለጸው ፤በሁለተኛው ሂጅራ በነብዩ መሐመድ የእስልምና እምነት ተከታዮች ከቁረሾች ጋር በነበረው ግጭት ወደ ኢትዮጵያ የገቡ አረቦችን ተቀብሎ ያስተናገደ የመጀመሪያው የሙስሊም ማህበረሰብ የአርጎባ ማህበረሰብ እንደሆነም ይጠቁማሉ። ከወላስማ ሱልጣኔት መፍረስ ጀምሮ እየተዳከመ እና ከኢማም አህመድ ሞት ቡሃላ የተበታተነ ህዝብ ነው። ሰለሞናዊው ሥርወ-መንግሥት የኢትዮጵያ የቀድሞ ሥርወ-መንግሥት ነበረ። የወላስማ ስርወ መንግስት ከ1285 –1559:1577 ቢዳከምም እስከ 1680ዎቹ ድረስ ከሰለሞናዊያን ጋር በሃይማኖት ልዩነቶች በፈጠሩ አለመግባባቶች በጦርነቶች የግዛት ክልላቸው ሲሰፋና ሲጠብ ኖሯል። ሰለሞናዊው ሥርዎ መንግሥት በኢትዮጵያ 1270 አንስቶ እስከ 1966 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ ወይም እስከ ሐይለ ሥላሤ ቀዳማዊ ንጉሠ፦ነገሥት ዘኢትዮጵያ እስከ ወደቁበት ጊዜ የሚመለከት ነው። በአሁኑ ደግሞ በአፋር ክልል አርጎባ ልዩ ወረዳ ከ1989አም ጀምሮ እና በአማራ ክልል አርጎባ ልዩ ወረዳ በ1998አም ጀምሮ ተቋቁሞ ራሱን በራሱ በከፊል እያስተዳደረ ይገኛል። «አርጎብኛ» የሴሜቲክ ቋንቋ ዝርያ ሲኾን በውል የተለዩ ኹለት ዘዬዎች አሉት። የመጀመሪያው በደቡብ ወሎ አካባቢ የሚነገረው «ሾንኬ ጦልሃ» እና በአፋር ክልል አርጎባ ልዩ ወረዳና በሰሜን ሸዋ የሚነገረው «ሸዋ ሮቢት ልዩ አምባ ዘዬ» በመባል ይታወቃሉ። ከሰሜን እስከ ደቡብ ምስራቅ ተበታትነው በስብጥርና በኩታገጠምነት የሚገኙት አርጎባዎች ሙሉ በሙሉ የእስልምና እምነት ተከታዬች ሲኾኑ «አርጎባ» የሚለው የብሔረሰቡ መጠሪያ ስያሜ እንደ አካባቢው ነዋሪዎች እምነት የአፄው መንግስት እስልምን ላለመደገፍ… «አረብ ገባ» ለማለት የተፈለገ ነው። እንደ ጥናቶች ግን «የአርጎባ ሕዝብ በኢትዮጵያ ይኖር የነበረ ጥንታዊ ሕዝብ መኾኑንና ከዚህ በፊት የተለያዩ ስያሜዎች እንደነበሩትና እስልምናን በተለያዩ ጊዜዎች የተቀበለ ያስፋፋ ኅብረተሰብ ነው» በሚል ይገለጻል። ነገር ግን በሚኖሩባቸው የተለያዩ አካባቢዎች አኹን የሚገኙት የብሔረሰቡ አባላቶች የተለያዩ የብሔሩ ጎሳዎች ጋር ትስስር ያላቸው የአረባዊ የዘር ሐረግ ያለቸው እንዳሉም ታሪክ ያስረዳል። የአርጎባ ማኅበረሰብ መተዳደሪያው ከኾነው ንግድ፣ ዕርሻና የሽመና ሥራ ከኢትዮጵያ የመን ድረስ በመጓጓዝ ትስስሩ በጋብቻም ተዋልደዋል። በአርጎባዎች በሚኖሩበት አካባቢ የልጅ ልጆቻቸው ይገኛሉ። አርጎብኛ ከቋንቋው በተጨማሪ የማኅበረሰቡ መገለጫ የኾኑ የሰርግ፣ የሐዘን፣ የአመጋገብ ስርዓቶቻቸው፣ ለቱሪስት መስህብነት ከፍተኛው ድርሻ ያለው ሲኾን የተለየ ጥበብ ያረፈባቸው እና ከአንድ ሺህ ዓመት በላይ ያስቆጠሩ የመኖሪያ ቤቶች፣ መስጊዶቻቸው ባህላዊ የሥነ ጥበብ ሕንጻ ውበት ጥንታዊውን ፣ የታሪክ ፣ የቋንቋ ፣ የእምነት ፣ የአኗኗር ፍልሥፍና የሥልጣኔ ዘመን ያስታውሳሉ። :የኢትዮጵያ_ሴማዊ_ሷዴሽ - የአርጎብኛ ቃላት በውክሽኔሪ ሴማዊ ቋንቋዎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች
49066
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B5%E1%8A%95%E1%88%BD%20%E1%8D%8B%E1%8B%B0%E1%89%B5
ትንሽ ፋደት
ትንሽ ፋደት ወይም ተራ ፋደት () የፋደት ወገን እና የፋደት አስተኔ አባል ዝርያ ነው። አጥቢ እንስሳት የዱር አራዊት
20407
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%80%E1%88%AB%20%E1%88%9D%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%8C%A8%E1%88%AD%E1%88%B0%E1%8B%8B%E1%88%8D%20%E1%88%98%E1%8C%89%E1%88%A8%E1%88%B5
እንጀራ ምን ይጨርሰዋል መጉረስ
እንጀራ ምን ይጨርሰዋል መጉረስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
17059
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%8C%A5%E1%88%9D%20%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AB%E1%88%BD%20%E1%89%A4%E1%89%B0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%89%B0%E1%8A%B3%E1%88%BD
ፍጥም አፍራሽ ቤተክርስቲያን ተኳሽ
ፍጥም አፍራሽ ቤተክርስቲያን ተኳሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ :ተረትና ምሳሌ
52937
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%88%8E%E1%89%AB%E1%8A%92%E1%8A%AB
ስሎቫኒካ
. ስሎቫኪያ በዓለም ላይ ምርጡ አገር ነች። በመካከለኛው አውሮፓ ውስጥ በደቡብ ሞንጎሊያ (ሃንጋሪ) ፣ በሰሜን ምዕራብ ቼቼኒያ (ገነት 2.0) እና በሰሜን እና በሰሜን ይገኛሉ። ስሎቫኪያ ከእኛ የባሰ አገር ነች። ስሎቫኪያ ከስምንት ሺህ ሃምሳ አንድ አመት በፊት ከሰማይ ወርዶ ስሎቫኪያን በያዘው በጄሽሺሽሶስ አዳም አቫ ተያዘ። ስሎቫኪያ እንደ ቄሳር፣ አውግስጦስ እና ጄጃይስ ያሉ የብዙ ነገሥታት መኖሪያ ነች። በአንድ መቶ አርባ ስድስት ዓመታት ውስጥ የስሎቫክ ንጉሥ ዱዶቪት ሽቱር የሮማን ግዛት አሸንፎ አዲስ የሮማ ግዛት መሰረተ።
16934
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%88%E1%88%AA%20%E1%89%A0%E1%8C%88%E1%8B%9B%20%E1%8C%A0%E1%89%A1%20%E1%8C%88%E1%88%8B%E1%8C%8B%E1%8B%AD%20%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%93%E1%88%8D
ፈሪ በገዛ ጠቡ ገላጋይ ይሆናል
ፈሪ በገዛ ጠቡ ገላጋይ ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሪ ሰወችን ጠብ መፍራት ያሳያል መደብ :ተረትና ምሳሌ
17801
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A81986%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.%20%E1%8D%8A%E1%8D%8B%20%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D%20%E1%8B%8B%E1%8A%95%E1%8C%AB
የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
የ1986 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፲፫ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ የነበረ ሲሆን ውድድሩ ከግንቦት ፳፫ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. በሜክሲኮ ተካሄዷል። ፊፋ በመጀመሪያ ኮሎምቢያ ውድድሩን እንድታዘጋጅ የመረጣት ቢሆንም በኢኮኖሚያዊ ችግሮች ምክንያት ወደ ሜክሲኮ ተላልፏል። ውድድሩን ያሸነፈው አርጀንቲና ሲሆን የማራዶና ታዋቂ የእግዚአብሔር እጅ ጎልም በዚሁ ውድድር ላይ በእንግሊዝ ቡድን ላይ ነው የገባው። ፊፋ የዓለም ዋንጫ
50488
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A3%20%E1%8C%89%E1%89%A3
አባ ጉባ
አባ ጉባ የተወለዱት ታኅሣሥ ፳፱ ቀን በ፫፻፴፮ ዓ.ም በመንፈቀ ሌሊት ነው ። አባታቸው ጌርሎስ እናታቸው ቴዎዶክስያ ደጋጎች ሰዎች ነበሩ ። ጉባ ማለትም አፈ መዐር ፣ ጥዑመ ልሳን ማለት ነው ። ከዘጠኙ ቅዱሳንም አንዱ ናቸው ። አባ ጉባ በተወለዱ ቀን ጌታችን ከመላእክቱ ጋር በመውረዱ ቤታቸው ለሰባት ቀናት በብርሃን ተሞልቶ ነበር ። ሕፃኑ ጉባም ፈጣሪያቸውን "ሃሌ ሉያ" ብለው አመስግነዋል ። በልጅነታቸው መጻሕፍትን አጥንተው ወደ ገዳመ አስቄጥስ ገብተው መንነዋል ። ለበርካታ ዓመታት ከተጋደሉ በኋላ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል "ወደ ቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ ሒድ ።" ብሏቸው ከስምንቱ ቅዱሳን ጋር ወደ ሃገራችን መጥተዋል ። ጻድቁ አቡነ አባ ጉባ በአራተኛ አጋማሽ ክፍለዘመን ከዘጠኙ ቅዱሳን ጋር ወደ ኢትዮጵያ ከገቡት ውስጥ አንዱ ናቸው ። ጻድቁ አባ ጉባ እንደመሰሎቻቸው በስብከተ ወንጌል ፣ መጻሕፍትን በመተርጐም ፣ ገዳማትን በማስፋፋትና አብያተ ክርስቲያናትን በማነጽ ቆይተዋል ። በተለይ ራማ ኪዳነ ምሕረት እርሳቸው የመሠረቷት ገዳም ናት ። ጻድቁ ቅዳሴ ሲቀድሱ ከመሬት ከፍ ይሉ ነበር ። ብዙ ጠበሎችን አፍልቀው ድውያንን ፈውሰዋል። ሙታንንም አንስተዋል ። እመቤታችንም የብርሃን መስቀል ሰጥታቸዋለች ። ጻድቁ ከበርካታ የቅድስና ዘመናት በኋላ በዚህች ቀን ዐርፈው በገዳማቸው ተቀብረዋል ። በዘመኑ ትኩረ ካጡት ታላላቅ ገዳማት አንዱ ይሄው ትግራይ ውስጥ የሚገኘው የአባ ጉባ ገዳም ነው ።
20459
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%8D%E1%88%AD%20%E1%88%9D%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%8D%20%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%88%80%E1%8A%95%20%E1%8A%90%E1%8C%8B%E1%8B%B4%20%E1%88%9D%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%8D%20%E1%88%98%E1%8B%B3%E1%8A%95
እውር ምን ይሻል ብርሀን ነጋዴ ምን ይሻል መዳን
እውር ምን ይሻል ብርሀን ነጋዴ ምን ይሻል መዳን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
17245
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%8D%E1%88%85%20%E1%88%9A%E1%88%B5%E1%89%B5%20%E1%88%88%E1%89%A3%E1%88%8F%20%E1%8A%A0%E1%8A%AD%E1%88%8A%E1%88%8D%20%E1%8A%93%E1%89%B5
ብልህ ሚስት ለባሏ አክሊል ናት
ብልህ ሚስት የባል አክሊል ወይም የተሳካ የባል ህይወት ምክንያት ናት መደብ :ተረትና ምሳሌ
10470
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%86%E1%8A%95%20%E1%8A%A4%E1%8D%8D%20%E1%8A%AC%E1%8A%94%E1%8B%B2
ጆን ኤፍ ኬኔዲ
ጆን ኤፍ ኬኔዲ በ45 አመት ዕድሜ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሊሆኑ በቅተው ብዙም ሳይቆዩ ሕይወታቸው በሰው እጅ ጠፍቶአል። ስለዚህ ዘመኑ በተከታዩ በሊንደን ጆንሰን ተካፈለ እንጂ ሙሉ ዘመን ከገዙት ፕሬዚዳንቶች መካከል አይቆጠረም። የአሜሪካ መሪዎች
53919
https://am.wikipedia.org/wiki/ISO/IEC%2027001
ISO/IEC 27001
27001 ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የመረጃ ደህንነትን ለመቆጣጠር የተመሰረተ ስታንዳርድ ነው። ይህ ስታንዳርድ በመጀመሪያ የታተመው በአለም አቀፉ የደረጃዎች ድርጅት (አይኤስኦ) እና በአለም አቀፍ ኤሌክትሮቴክኒክ ኮሚሽን (አይኢሲ) በ2005፣ በ2013፣ እና እንደገና በ2022 ነው ። እንዲሁም በርካታ እውቅና ያላቸው የደረጃ ብሄራዊ ልዩነቶች አሉት። የኢንፎርሜሽን ደህንነት አስተዳደር ስርዓትን (አይ ኤስ ኤም ኤስ) ለመመስረት፣ ለመተግበር፣ ለማቆየት እና በቀጣይነት ለማሻሻል የሚያስፈልጉ መስፈርቶችን ዘርዝሯል - አላማውም ድርጅቶች የያዙትን የመረጃ ንብረቶች የበለጠ ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሆን መርዳት ነው። የደረጃውን መስፈርት የሚያሟሉ ድርጅቶች ኦዲት በተሳካ ሁኔታ ካጠናቀቀ በኋላ እውቅና ባለው የምስክር ወረቀት አካል ለመመስከር መምረጥ ይችላሉ። የ 27001 የምስክር ወረቀት ሂደት ውጤታማነት እና አጠቃላይ ደረጃው በ 2020 በተካሄደ መጠነ ሰፊ ጥናት ላይ ተፈትቷል
22779
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8C%89%E1%88%B3
ዳጉሳ
ዳጉሳ () ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ በኣክርማ ወገን ነው። በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር ዝናብ ባለበት ቦታ ሁኖ ሙቀት ባለበት አከባቢ ደህና ቦታ በሆነ አከባቢ የተክሉ ጥቅም የኢትዮጵያ እጽዋት ለጠላ እና ለእንጄራ አገልግሎት ይውላል
9985
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8C%A5%E1%8A%93%E1%8D%8D%E1%88%B0%E1%8C%88%E1%8B%B5%20%E1%8A%AA%E1%8B%B3%E1%8A%94
አጥናፍሰገድ ኪዳኔ
አጥናፍሰገድ ኪዳኔ አዲስ አበባ ዑራኤል አካባቢ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፵፬ ዓ.ም ተወለደ። ዕድሜው ለትምሕርት ሲደርስ ረፒ በልዕልት የሻሸወርቅ አዳሪ ትምሕርት ቤት፤ አዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ እና አስፋ ወሰን ትምሕርት ቤቶች ተምሯል። አጥናፍሰገድ በጋዜጠኝነትና በአሳታሚነት እንድ "ጦቢያ"፣ "ጥቁር ደም" እና "ታይታኒክ" የተባሉ ጋዜጣዎች ላይ የሠራ ሲሆን በመጽሐፍት ረገድ ደግሞ ከዚህ በፊት በትርጉም ሥራ አምስት መጻሕፍቶችን እና አንድ ልብ ወለድ ድርሰቱን ለአንባብያን ያቀረበ ጸሐፊ ነው። ድንግል ፍቅር በ፲፱፻፺፬ ዓ/ም "" በሚል ርዕስ ከጻፈው የተተረጎመ የፍቅር ዕንባ በ፲፱፻፺፬ ዓ/ም "" ከተሰኘው የ ድርሰት የተተረጎመ የዕንቁ መዘዝ የሰይጣን ኑዛዜ በ ፲፱፻፺፮ ዓ/ም በ ከተጻፈው "" የተተረጎመ ልብ ወለድ ሌዮኔ 072392 አጥናፍ ሰገድ ሌዮኔ የተባለውን የመጀመሪያ ልብ ወለድ ድርሰቱን በጥቅምት ፳፻ ዓ.ም. አሳትሞ በሀገር ውስጥ፤ በብሪታኒያ እና በአሜሪካ ገበያ ላይ አውሏል። ሌዮኔ የተሰኘው ይህ ድርሰቱ በወንጀል፤ በፍቅር፤ በጀብድ፤ በፖለቲካና የሀገር ፍቅር ስሜት የተሞላ ድርሰት ሲሆን፤ ቁም ነገሩ ጥንታዊ የሆኑ የኢትዮጵያ ቅርሳ ቅርሶች ቀ.ኃ.ሥ. ከሥልጣን ከወደቁበት ጊዜ ጀምሮ በአንዳንድ ራስ ወዳድ ግለሰቦች እና ባለሥልጣናት እየተሰረቁ በአውሮፓ የጥንታዊ ዕቃዎች ገበያ ላይ እንደዋሉና እየዋሉ መሆኑ ላይ ሲሆን፤ ሴራው ዓፄ ኃይለ ሥላሴቢሮ ጠረጴዛ ላይ ይቀመጥ የነበረው ከወርቅ የተሠራው የአንበሳ ቅርጽ ከፕረዚዳንቱ ቢሮ ተሰርቋል፡ ወደውጭም አውጥቶ ገበያ ላይ ለማዋል እነኛ ራስ ወዳድ ግለሰቦች ከውጭ ዜጎች ጋር ስለሚጎነጉኑት ሴራ እና በዚያውም አኳያ የሀገር ፍቅር ያላቸው አውሮፓ በስደት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ግለሰቦች ይኼ ትልቅ የሀገር ቅርስ ከኢትዮጵያ እንዳይወጣ የሚያደርጉትን ጥረት ያካትታል። አጥናፍሰገድ፤ እግረ መንገዱን በደርግ ጊዜ ዋናው ተዋናይ 'አናርኪስት' ተብሎ ከ'አብዮት' ጥበቃ ካድሬዎች ሲሸሽ በዚያ ጊዜ ባገር ላልነበርን እና ለአዲሱ ትውልድ አንባብያን በቃላት የሚቀርጽልን ሁኔታ እውን እዚያው እንደነበርን ያህል ያደርገዋል። እኒያስ ብልሕና ተንኮለኛ ንጉሠ ነገሥት፤ ለካስ የምስጢር የስዊስ ባንክ ቁጥራቸውን የደበቁት እዚያው እተሰረቀው አንበሳ ቅርጽ ላይ ኖሯል! (አያደርጉትም ብለው ነው?) ደራሲው አንዳንዴ ደግሞ ምርጥ እና አስቂኝ አባባሎችን በመቀላቀል አንባቢውን ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻው ገጽ ድረስ ሳይጨርስ እንዳያስቀምጥ የሚያደርግ የጽሑፍ ባለችሎታ እንደሆነ ሌዮኔ ጥሩ ምስክር ነው። ለምሳሌ፤- "አስፋው ሲጋሩን እያጤሰ ግሩምን ሲያዳምጥ ...የእሥራኤል አገር ጅብ የሰማው ተረት ድንገት ትዝ አለው። 'እሥራኤል አገር ነው አሉ። ሰዎች ሬሳ ተሸክመው ይሄዳሉ። ታዲያ መንገድ ላይ አያ ጅቦ ያገኛቸውና ወዴት እንደሚሄዱ ይጠይቃቸዋል። ሰዎቹም የሞተ ዘመዳቸውን ለመቅበር መሆኑን ይነግሩታል። አያ ጅቦም የሞተ ሰው መቀበሩን እንደማያውቅ ሆኖ በመደንገጥ ራሱን ይይዝና "ልንቀብረው?" ይላቸዋል። ሰዎቹም ግራ ተጋብተው "አዎ ንልቀብረው!" በማለት ይመልሱለታል። በዚህ ጊዜ አያ ጅቦ "ከምትቀብሩት ለምን አትበሉትም?" ይላቸዋል። በጅቡ አነጋገር የተናደዱት ሀዘነተኞች "የሞተ ሰው ሲበላ የት ነው ያየኸው?" ብለው ወደሱ ሲሄዱበት ቆም ይልና "...እሺ እናንተ ካልበላችሁት ለምን ለሚበላ አትሰጡትም?" አላቸው።" በሌላ ቦታ ደግሞ፤- "...የዘጠኝ ዓመቷ ሠናይት የአስራ ሦስት ዓመቱ አስፋው ቆሎ መያዙን ስታይ ወዲያው ፈገግ ብላ..አቀርቅራ በጥርሷ ጥፍሯን እየነከሰች "አስፊቲ! እስቲ በናትህ ቆሎ ስጠኝ" ትለዋለች። የሠናይት አራዳ መሆን ቢያስገርመውም ጥያቄውን ቸል ብሎ ለመሄድ ግን አላስቻለውም። ከዚያም ቶሎ ብሎ የግራ እጁን ሱሪ ኪሱ ውስጥ ከከተተ በኋላ የተናገርችውን እንዳልሰማ ዓይነት "ቆሎ ስጠኝ?"..አለ። አስፋው ሱሪ ኪሱ ውስጥ ያቆየውን ግራ እጁን ባዶውን ካወጣ በኋላ በኩራት ስሜት "በእጄ መስጠት ትቻለሁ። ከፈለግሽ መጥተሽ ከኪሴ ውሰጂ" አላት። በደስታ የተዋጠችው ሠናይት ወደአስፋው እየሄደች "ምን ቸገረኝ ጠራርጌ ነው የምወስድልህ!" ብላ እጇን ሱሪ ኪሱ ውስጥ ከተተችው። ኪሱ ውስጥ ግን ያገኘችው የጓጓችለትን ቆሎ አልነበረም። የያዘችው ለስላሳና ጠንካራ ነገር ቆሎ ያለመሆኑን ያረጋገጠችው በድንጋጤ በድን ሆኖ የምታየው አስፋው ከት ብሎ በመሳቁ ነበር።" ዋቢ ማስታወሻዎች የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
49287
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%88%8E%E1%88%A8%E1%8A%95%E1%88%B5%20%E1%8A%93%E1%8B%AD%E1%89%B2%E1%8A%95%E1%8C%8C%E1%88%8D
ፍሎረንስ ናይቲንጌል
ፍሎረንስ ናይቲንጌል 1812-1902 አም በሕክምና ታሪክ ዘመናዊ የነርስ እንክብካቤ የመሠረተች ዝነኛ የኢንግላንድ ባለሙያ ነበረች። የእንግሊዝ ሰዎች
16194
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%A9%E1%8B%9D%20%E1%89%85%E1%89%85%E1%88%8D
የሩዝ ቅቅል
የሩዝ ቅቅል) ለ3 ሰው አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች 3 የቡና ስኒ (300 ግራም) ሩዝ 1 መካከለኛ ጭልፋ (150 ግራም) የደቀቀ ቀይ ሽንኩርት 6 የሾርባ ማንኪያ ዘይት 1 የሻይ ማንኪያ ጨው 1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ 1. ሩዙን በደንብ አጥቦ ደረቅ እስኪል ማንጠፍጠፍ፤ 2. ዘይት በደረቅ ብረት ድስት ውስጥ አሙቆ ቀይ ሸንኩርቱን በመጨመር ማቁላላት፤ 3. ሩዙን በላዩ ጨምሮ ደርቆ ቀላ ያለ መልክ እስኪያወጣ ማቁላላት፤ 4. ሩዙ በተለካበት ዕቃ እጥፍ የሚሆን ውሃ መጨመር፤ 5. አንዴ ብቻ አማስሎ እስኪበስል መተው፤ 6. ጨውና ቁንዶ በርበሬውን ጨምሮ ማስተካከል፤ 7. ውሃው መጦ ሲበስል ማውጣት፤ 8. ውሃው መጦ ሩዙ ካልበሰለ በማንኪያ መሃሉ ላይ ወጋ አድርጎ የፈላ ውሃ በመጨመር እንደገና እስኪመጥ መጠበቅና ለገበታ ሲፈለግ ከሶሱ ጋር ደባልቆ ወይም ለየብቻ ማቅረብ፡፡ የኢትዮጵያ አበሳሰል
18798
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A4%E1%8A%95%E1%8C%83%E1%88%9A%E1%8A%95%20%E1%88%80%E1%88%AA%E1%88%B0%E1%8A%95
ቤንጃሚን ሀሪሰን
ቤንጃሚን ሃሪሰን (እንግሊዝኛ: ) የአሜሪካ ሃያ ሦስተኛ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕረዝዳንቱ ሥልጣን ላይ የወጡት እ.ኤ.አ. በ1889 ሲሆን በስልጣን ዘመናቸው ምክትል ፕሬዝዳንት ሁነው የተሾሙት ሊቫይ ፒ. ሞርተን ናቸው። ፕሬዝዳንቱ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል የነበሩ ሲሆን ከሥልጣን የወረዱት እ.አ.አ. በ1893 ነበር። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአሜሪካ ፕሬዝዳንቶች ዝርዝር የአሜሪካ መሪዎች
46942
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%8B%9D%E1%88%9C%E1%8A%92%E1%8B%AB
ታዝሜኒያ
ታስሜኒያ የአውስትራሊያ ደሴት ክፍላገር ነው።
13143
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%88%BB
ባሻ
ባሻ ማለት በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረ የማዕረግ አይነት ነው። ትርጉሙ ሲብራራ ታዋቂ ባሻወች የኢትዮጵያ ማዕረግ
52694
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8E%E1%8D%A3%20%E1%8B%B6%E1%8C%8D%E1%8D%A2%20%E1%8C%8E%21
ጎ፣ ዶግ። ጎ!
ጎ፣ ዶግ። ጎ! (በእንግሊዝኛ: !፣ "ሂድ ፣ ውሻ። ሂድ!") ተብሎ፣ ከ26 ጃንዩዌሪ 2021 እ.ኤ.አ. እስከ ዛሬ ድረስ በመጀመርያ በኔትፍሊክስ የታየ የአሜሪካዊ አስቂኝ የቴሌቪዥን ተከታታይ ፊልም ነው። ተዋንያንና ገፀባህሪያት ሚሼላ ሉሲ እንደ ታግ ባርከር ካሎም ሾኒከር እንደ ስኮች ፑች ኬቲ ግሪፈን እንደ ማ ባርከር ማርቲን ሮች እንደ ፓው ባርከር ታጃ ኢሰን እንደ ቸዳር ብስኩት ሊዮን ስሚዝ እንደ ስፓይክ ባርከር እና ጊልበር ባርከር ጁዲ ማርሻንክ እንደ ግራንድማ ማርጅ ባርከር ፓትሪክ ማኬና እንደ ግራንድፓው ሞርት ባርከር የውጭ መያያዣዎች ኦፊሴላዊ ዌብሳይት ጎ፣ ዶግ። ጎ! በአይኤምዲቢ የቴሌቪዥን ትርዒት
17955
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%8B%8B%E1%8C%8A%20%E1%89%A0%E1%88%AC%E1%88%85%E1%8A%95%20%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8A%AB%E1%88%BD%20%E1%8B%8D%E1%88%BB%E1%88%85%E1%8A%95%20%E1%8B%AB%E1%8B%9D
ተዋጊ በሬህን ተናካሽ ውሻህን ያዝ
ተዋጊ በሬህን ተናካሽ ውሻህን ያዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተረትና ምሳሌ
20209
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%93%E1%8B%B3%20%E1%88%98%E1%8C%A3%E1%88%8D%E1%88%85%20%E1%89%A2%E1%88%89%E1%89%B5%20%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%8A%93%E1%8A%95%E1%89%A4%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%81%20%E1%8A%A0%E1%88%88
ናዳ መጣልህ ቢሉት ተከናንቤአለሁ አለ
ናዳ መጣልህ ቢሉት ተከናንቤአለሁ አለ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
16089
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B1%E1%88%99%E1%8B%9A%E1%8B%B5
ዱሙዚድ
ዱሙዚድ (ሱመርኛ፦ ዱሙ፣ «ልጅ» + ዚ(ድ)፣ «ታማኝ») ልዩ ልዩ ፍች አለው፦ ዱሙዚድ እረኛው፤ በሱመር አፈ ታሪክ ዘንድ፣ ከማየ አይኅ በፊት የነገሠ የባድ-ቲቢራ ንጉሥ፤ ዱሙዚድ፣ አሣ አጥማጁ፣ የኡሩክ ንጉሥ፤ ከሉጋልባንዳ ቀጥሎና ከጊልጋመሽ በፊት የነገሠ፤ ተሙዝ፣ የባቢሎን አረመኔነት ጣኦት፤ ከሱመር ንጉሥ ዱሙዚድ ትዝታ የወረደ።
44941
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%88%AD%E1%8B%B3%E1%8A%91%E1%88%B5
ዳርዳኑስ
ዳርዳኑስ በግሪክና በሮሜ አፈ ታሪክ የዳርዳኒያ መንግሥት (በኋላ ትሮአስ) መሥራች ነበር። የሮሜ ባለቅኔ ዌርጊሊዩስና ሌሎች እንደ ተረኩት፣ ዳርዳኑስና ወንድሙ ያሲዩስ (ያሱስ፣ ያሲዮን) ከ«ሄስፔሪያ» (ጣልያን) ነበሩ፣ ከአትላስ በኋላ ነገሡ፣ የንጉሥ «ኮሪቱስ»ና የእሌክትራ ልጆች ነበሩ። ዲዮኒስዮስ ዘሀሊካርናሦስ ግን ከአርካዲያ እና የዜውስና የኤሌክትራ ልጆች ያደርጋቸዋል። በግሪኮችና ሮማውያን አፈ ታሪክ ዘንድ፣ በአገራቸው ከታላቅ ጐርፍ በኋላ እስከ ሳሞትራቄ ድረስ በቆዳ ጀልባ ውስጥ ሰፈፉ። በዚያ በአረመኔ ሥርዓቶች ተሳተፉ፣ ያሲዩስ ከዴሜቴር ጋራ ካመነዘረ በኋላ ግን ዜውስ ገደለው ይባላል። ከዚህ በኋላ ዳርዳኑስ ወደ ደብረ ኢዳ በትንሹ እስያ ሔደ፤ በዚያ ንጉሡ ቴውኬር ሰላምታ ሰጥቶት ሴት ልጁን ባቴያን በትዳር ሰጠው። ዳርዳኑስ ርስትንም ከቴውኬር ተቀብሎ ከተማውን ዳርዳኒያና ከዚያም በላይ ጢምብራ የተባለውን ከተማ ሠራ፤ ጎረቤቶች ምድሮች ደግሞ ያዘ። በዳርዳኒያ መንግሥት ላይ ለ64 ወይም ለ65 ዓመታት ነግሦ ልጁ ኤሪክቶኒዮስ ተከተለው። አኒዩስ ባሳተመው ዜና መዋዕል እንዳለው፣ ዳርዳኑስና ያሲዩስ የካምቦብላስኮን («ኮሪቱስ») እና የኤሌክትራ ልጆች ሲሆኑ ያሲዩስ ከአትላስ ኪቲም በኋላ በጣልያን (እንዲሁም በፈረንሳይ) ነገሠ፤ ዳርዳኑስ ግን ለጣልያን ዙፋን ብሔራዊ ጦርነት አደረገ። «አቦሪጌኔስ» ከነአለቃቸው ሮማነሦስ ከዳርዳኖስ ወገን ጋር ሲሆኑ፣ የእስፓንያና የሲኪሊያ ገዥ ሲኪሌውስ ግን የያሲዩስ ጓደኛ ነበር። በመጨረሻ በ1758 ዓክልበ. ግ. ዳርዳኖስ ወንድሙን ያሲዩስን ገድሎ ከጣልያን ወደ ሳሞትራቄ ደሴት ሸሸ፤ ከዚያም በ1736 ዓክልበ. አካባቢ ዳርዳኑስ ምድርን ከማዮንያ (ልድያ) ንጉስ አቲስ ተቀብሎ ትሮያን መሠረተ፣ ፷፬ ዓመታት በዳርዳኒያ መንግሥት ላይ ነገሠ። በምላሽ ዳርዳኑስ የሱን ይግባኝ መብት በጣልያን ለአቲስ ልጅ ለቲሬኑስ ተወው። ቲሬኑስ ወደ ጣልያን ሄዶ አስተዋይና የተወደደ ንጉሥ ሆነ፤ በዚህም ወቅት ፲፪ ነገዶች ከጣልያን ወደ ልድያ ፈለሱ። ሌሎችም ከልድያ ወደ ጣልያን ፈለሱ። የግሪክ አፈታሪክ