query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
41182d8a8da58de8ed26848030b2346e
dc00da78923ac62370bcc1222bf916f2
የኢትዮጽያ መንግስት የምግብ እጥረት ላጋጠማቸው እርዳታ እያቀረበ ነዉ
ባለፉት ሶስት ሣምንታት በማዕከላዊ ጐንደር ተፈጥሮ በነበረ ግጭትና አለመረጋጋት ከ45ሺህ በላይ ዜጐች መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ያስታወቀ ሲሆን፤ ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው አስንዝቧል፡፡ እነዚህ የተፈናቀሉትን ከ45ሺህ በላይ ዜጐች ድጋፍ ለማድረግ የክልሉ መንግስት 35 ሚሊዮን ብር መድቦ እየተንቀሳቀሰ ቢሆንም ከሚፈለገው አጠቃላይ እርዳታ አንፃር በቂ አይደለም ተብሏል፡፡ በአጠቃላይ በአማራ ክልል ተፈናቅለው በተለያዩ መጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙ ዜጐች ቁጥር ከ80ሺህ በላይ መሆኑም በሪፖርቱ ተጠቁሟል፡፡ ሁሉም ዜጐች የተፈናቀሉት በክልሉና ከክልሉ ውጪ በተፈጠሩ ግጭቶች ምክንያት መሆኑን የጠቀሰው ሪፖርቱ፤ መንግስት ተፈናቃዮቹን መልሶ በማቋቋም ተግባር ጠንክሮ እንዲሠራ አስገንዝቧል፡፡
0
469c52f65bb0332519a68e096e0c2f0a
469c52f65bb0332519a68e096e0c2f0a
ሚስጥራዊው በሽታ ምን እንደሆነ ማንም አያውቅም
በደቡባዊቱ የህንድ ግዛት አንድሄራ ፕራዴሽ 500 ሰዎች ሆስፒታል ያስገባውና ለአንድ ሰው ህይወት መጥፋት ምክንያት የሆነ ሚስጥራዊ በሽታ የጤና ባለሥልጣናቱን እና ባለሞያዎችን ግራ አጋብቷል። የበሽታው መከሰት ለመጀመሪያ ጊዜ የታወቀው በምታመርታቸው የእደ ጥበብ ሥራዎች ይበልጥ በምትታወቀው በጥንታዊቱ ከተማ ኢልሩ “ሰዎች ድንገት የሚያንቀጠቅጥ በሽታ ምልክት ማሳየት በጀመሩበት ወቅት ነው” ሲሉ የግዛቲቱ የሕብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ዳይሬክተር ጊታ ፕራሳዲኒ አስረድተዋል። ከዚያን ጊዜ አንስቶም የታመሙት ሰዎች የማስመለስና የስሜት መናወጥ የህመም ምልክት፤ እንዲሁም አልፎ-አልፎ ራሳቸውን እስከመሳት ድረስ የታየባቸው መሆኑን 546 ሰዎች ወደ ሆስፒታል ገብተው መታከማቸው እና 148ቱ አሁንም በህክምና በመረዳት ላይ ሲሆኑ የተቀሩትም ሕክምና ተደርጎላቸው ወደ መኖሪያቤታቸው መላካቸውን የመንግስቱ ቃል አቀባይ ድሳሪ ናጋርጁና ተናግረዋል። ከተለያዩ የሃገሪቱ ከፍተኛ የሳይንስ ተቋማት የተውጣጣ የባለ ምሞያዎች ቡድን ከአካባቢው ደርሶ የተለያዩ የምርመራ ሥራዎችን በማካሄድ ላይ መሆኑንም ተነግሯል። ይሁንና "የዚህን ሚስጥራዊ በሽታ ምንነት እስካሁን ማንም አያውቅም።” ሲሉ የሕብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ዳይሬክተር ፕራሳዲኒ አረጋግጠዋል።
1
3bfbe24a05a92b25f771c90006094066
9d9e96a7721e92b3f3e7f569ecb80292
ሴካፋ ከ15 ዓመት በታች| ኢትዮጵያ በታንዛንያ ስትሸነፍ ዩጋንዳ ሩዋንዳን አሸንፋለች
በታንዛኒያ አስተናጋጅነት እየተደረገ ያለው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ዛሬ ሲደረጉ ኢትዮጵያ ጅቡቲን 8-0፤ ኬኒያ ዩጋንዳን 3-0 አሸንፈዋል።በታንዛኒያዋ ዋና ከተማ ዳሬ ሠላም ባለፉት ቀናት በስምንት ሀገራት መካከል ሲደረግ የነበረው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ የየምድቦቹ የመጨረሻ ጨዋታ ትላንት እና ዛሬ የተደረጉ ሲሆን ከምድብ አንድ ኬኒያ እና ዩጋንዳ፤ ከምድብ ሁለት ደግሞ ታንዛኒያ እና ቡሩንዲ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ተሸጋግረዋል፡፡ ትላንት በመጨረሻው ከምድብ ሁለት በተደረገ መርሀ ግብር ታንዛኒያ ዛንዚባርን 7ለ0 በመርታት ከምድቧ ዘጠኝ ነጥቦችን በመያዝ አንደኛ ሆና ማለፍ ስትችል ቡሩንዲ ደግሞ ደቡብ ሱዳንን 3ለ0 ረታ በስድስት ነጥቦች ሁለተኛ ሆና ፈፅማለች፡፡ዛሬ ቀን 8:00 አስቀድመው መውደቃቸውን ያረጋገጡት ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ተገናኝተው ኢትዮጵያ 8ለ0 ረምርማለች፡፡ ለሉሲዎቹ ረሂማ ዘርጋው ሦስት ግቦችን አስቆጥራ ሐት-ትሪክ ሰትሰራ በዛሬው ጨዋታ አምበል የነበረችው ሽታዬ ሲሳይ ደግሞ ሁለት ግቦችን ማስቆጠር ችላለች፡፡ ቀሪዎቹን ግቦች ሴናፍ ዋቁማ እና ገነሜ ወርቁ ያስቆጠሩ ሲሆን የጅቡቲዋ ተከላካይ ሱመያ አብዲ በራሷ ላይ ግብ ብታስቆጥርም ኳሷን አስቀድማ ወደ ግብ በመታችው ተከላካዩዋ ታሪኳ ዴቢሶ ተመዝቦ ኢትዮጰያ 8-0 በማሸነፍ ከምድቧ ያለምንም ነጥብ ከመሰናበት ተርፋ ሶስት ነጥብ ይዛ አጠናቃለች፡፡ቀጣይ ጨዋታ ኬኒያ ጠንካራዋ ዩጋንዳን 3-0 አሸንፋለች፡፡ የኬኒያዎች የተሻለ እንቅስቃሴ በተስተዋለበት በዚህ ጨዋታ ሜርሲ ኤሮ፣ ማዋሀሊማ አዳም እና ጀትሪክ ሺጋንግዋ የሀራምቤ ከዋክብትን ግቦች ማስቆጠር ችለዋል፡፡ በዚህም መሠረት ኬኒያ ሶስቱንም ጨዋታ አሸንፊ በዘጠኝ ነጥብ አንደኛ ሆና ስትፈፅም ተሸናፊዋ ዩጋንዳ በስድስት ነጥብ ሁለተኛ ሆና በማጠናቀቅ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ተያይዘው አልፈዋል፡፡የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎችቅዳሜ ኅዳር 13 ቀን 2012ታንዛንያ ከ ዩጋንዳ ኬንያ ከ ቡሩንዲ*የኬንያዋ አጥቂ ጀንትሪክ ሺጋንግዋ በስድስት ግቦች ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነቱን እየመራች ትገኛለች።
0
5cddbc6a4e4ed9d44e46ef8e62476c56
68833ffe95f64da2f357aecdbe6e85c9
በኮሮናቫይረስ የተያዙ ከማን ጋር ንክኪ እንደነበራቸው የሚያስችል መተግበሪያ - በኢትዮጵያ
በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ ማለፉን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት ህዳር 2/2013 ዓ.ም አስታወቀ።ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በፌስቡክ ገፁ ላይ ይፋ እንዳደረገው በኢትዮጵያ ኮሮናቫይረስ መከሰቱ ከታወቀበት መጋቢት 4 /2012 ዓ.ም ጀምሮ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 100 ሺህ አልፏል።የኮቪድ-19 ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ውስጥ በቫይረሱ የተያዘ ሰው የተገኘው መጋቢት 4/ 2012 ዓ.ም ሲሆን እስካሁን ድረስ ለ1,534,470 ምርመራ ተደርጎ 100 ሺህ 327 በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።በኢትዮጵያ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 1ሺህ 537 መሆናቸውን የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ መግለጫ ያትታል። አክሎም 61 ሺህ 516 ህሙማንም ከበሽታው አገግመዋል ሲል ገልጿል።የጤና ሚኒስቴሩ አክሎም "ኮሮና የለም" ከሚል የተሳሳተ አመለካከት በመውጣት ሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል በመከላከሉ ላይ ጠንክሮ እንዲሰራ ጥሪ አቅርቧል። የአገልግሎት ሰጪ ተቋማትም "ማስክ ካልተደረገ አገልግሎት የለም" የሚለውን መርህ እንዲከተሉ አሳስቧል። በበርካታ አገራት በኮቪድ-19 የሚያዙ ከፍተኛ ቁጥር መመዝገቡን ተከለትሎ በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሚሊዮን አልፏል።እንደጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ከሆነ ከ1.25 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው አልፏል።በብዙ አገራት በቂ ምርመራ ባለመደረጉ እንጂ ይህን አሃዝ ከፍ ያለ ነው ተብሎ ይገመታል።በመላው አለም በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁትር 51,554,166 መድረሱን የዩኒቨርስቲው መረጃ ያሳያል። በቫይረሱ በከፍተኛ ቁጥር ከተያዙት አገራት መካከል አሜሪካ፣ ሕንድ እና ብራዚል ከቀዳሚዎቹ ተርታ ይገኙበታል። እንደ አፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር መረጃ ከሆነ እስካሁን ድረስ በአፍሪካ 1,904,820 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ 45,954 ሰዎች ደግሞ ሕይወታቸውን ከዚሁ ጋር በተያያዘ አጥተዋል።
0
947505acfafd3d76c8d11202702b550e
3913be7e82e9b9aac3bc466b26719c90
የአቃቂ ቃሊቲ ተፈናቃዮች መንግሥት እንዲደርስላቸው ጠየቁ
የዞኑ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ፅሕፈት ቤት ደግሞ ሰዎቹ ተፈናቃይ አለመሆናቸውን ገልፆ ነገር ግን የምግብ እርዳታ እያደረሰላቸው መሆኑን ተናግሯል።የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጉዳዩን የሚያጣራ ልዑክ ወደዞኑ መላኩን የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኬሽንስ ቢሮ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።
0
e922f1bcadf6bbb672bddfa609cd6a9d
2a791df757ef653c5b1ac02ce2d3268d
የኢትዮጵያዊያን “ኔትፍሊክስ ” ለመሆን ተስፋ የሰነቀው “ሀበሻ ቪው”
በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ አካባቢ ከሌሎች የአፍሪካ ሃገሮች የገቡና እዚያው የሚኖሩ ሰዎችን ዒላማ ባደረገ ጥቃት ኢትዮጵያዊያን ላይ ጉዳት መድረሱን የከተማዪቱ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያዊያን ተናግረዋል።ባለፈው ሣምንት በጀመረው በዚህ ጥቃት ማንዲኒ በምትባል ቦታ ያሉ የኢትዮጵያዊያን ሱቆች መዘረፋቸውን ገልፀዋል።ፕሪቶሪያ የሚገኘው በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጉዳዩን እየተከታተለ መሆኑን ገልጿል።
0
03c7ed4d25b0b54afd07f0f320d50fcf
03c7ed4d25b0b54afd07f0f320d50fcf
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ?
የ2012 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጅማሮን አስመልክቶ የተለያዩ ጥያቄዎች እየተነሱ ይገኛል።አዲስ በተዋቀረ ኮሚቴ የሚመራው የዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኀዳር 21 እንደሚጀመር በሰባት አባላት የሚመራው የውድድሩ የበላይ አካል “ዐቢይ ኮሚቴ” መገለፁ ይታወቃል።ሆኖም ከየክልሉ የፀጥታ ማረጋገጫ መዘግየት እና ከሜዳ ዝግጅት ጋር በተያያዘ ውድድሩ አስቀድሞ በወጣለት መርሐግብር መሠረት ላይካሄድ ይችላል የሚል ጥርጣሬ በአንዳንድ አካላት ዘንድ እየተነገረ ይገኛል።ይህ በእንዲህ እንዳለ ሶከር ኢትዮጵያ ባደረገችው ማጣራት ሊጉ በተያዘለት መርሐግብር እሁድ እንደሚጀምርና ከነገ ጀምሮ ለሁሉም ክለቦች የውድድሩ ፕሮግራም እንደሚበተን ለማወቅ ችለናል።
1
658a821372503efe1e7e640a8a7cb576
5191fc39e99270a685261c48bc1947d0
የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃል አቀባይ ቢልለኔ ስዩም ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳሉት ጉብኙቱ ከሥራ ፈጠራ እና ከኢንቨስትመንት አንፃር የኢትዮጵያን ምቹ ሁኔታ ለማሳየት የተቻለበት ነው። የሁለትዮሽ ስምምነቶች የተፈረሙበት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ተፅዕኖ ፈጣሪነት እና በእሳቸው የሚመራው የለውጥ ሂደት የተነሳበት መሆኑንም ቃል አቀባይዋ ገልፀዋል። ለሁለት ተከፍሎ የነበረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ወደአንድ እንዲመጣ ከፍተኛ ሚና የተጫወቱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሁንም ለመሰል የሰላም ሚና ዝግጁ መሆናቸውንም ቃል አቀባያቸው ጠቁመዋል። ጠቅላይ ሚኒትሩ በቅዱስ ሲኖዶስና በኦሮሚያ ቤተ ክህነት አደራጅ ኮሚቴ መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ይሸመግሉ እንደሆነ በአሜሪካ ድምፅ የተጠየቁት ቃል አቀባያቸው ከተጋበዙ ዝግጁ ናቸው ነው ያሉት።በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ክፍል የውጭ ቋንቋዎችና ዲጂታል ዘርፍ ኃላፊ የሆኑትንና ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ተጉዘው የተመለሱትን ቢልለኔ ስዩምን አነጋግረናቸዋል፡፡
0
79aa9dc0afe60822ccc816e4e53664de
c54912632cac91a76dfe0b304a047243
ትረምፕ ለፍሊን ምህረት ይሰጡ ይሆን?
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የብሔራዊ ፀጥታ አማካሪያቸውን ሊቀይሩ ነው። ፕሬዚዳንቱ አስተዳደሩን ከተረከቡ ባለፈው የአንድ ዓመት ከሁለት ወር ጊዜ ብዛት ያላቸው ከፍተኛ የአስተዳደሩ ባለሥልጣናት ተሰናብተዋል።የብሔራዊ ፀጥታ አማካሪው የጦር ሠራዊት ጀነራል H R McMastern ቀድሞ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር የነበሩት ጃን ቦልተን እንደሚተኳቸው ሚስተር ትረምፕ ትናንት ሃሙስ ማታ በትዊተር አስታውቀዋል። ቦልተን በአሁኑ ወቅት በወግ አጥባቂው ፎክስ ቴሌቨዥን ጣቢያ ተንታኝ ናቸው።አንድ የዋይት ኃውስ ባለሥልጣን እንደተናገሩት ጄነራል ሜክማስተር ሥራቸውን ለቀው በጡረታ እንዲገለሉ ሚስተር ትረምፕ ተስማምተውበት ነው።
0
6c2c1552ba51ac2187f0f023fc6fbd4d
ca0b3a44b3d2335f32dd27d33cc0bb1f
በትግራይ ከ2ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ባለስልጣኑ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በግማሽ በጀት ዓመቱ 21 ነጥብ 53 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ።ቢሮው በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት 23 ነጥብ 79 ቢሊየን ለመሰብሰብ አቅዶ የዕቅዱን 94 ነጥብ 46 በመቶ መሰብሰብ መቻሉን ገልጿል።አፈፃፀሙ ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ2 ነጥብ 58 ቢሊየን ብር ወይም የ13 ነጥብ 6 በመቶ ብልጫ እንዳለውም ነው የገለጸው።ገቢው ቀጥተኛና ቀጥተኛ ካልሆነ ግብር እንዲሁም ከማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የተገኘ ነው ተብሏል።ቢሮው በ2012 በጀት ዓመት 37 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ዕቅድ ይዞ በመስራት ላይ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
8e71f5e3795dfcab9a7872b7565d7dd4
af83729ae931c2753f73160de1b986ed
ጠ/ሚ ዐቢይ በደቡብ አፍሪካ ከሚገኙ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ተወካዮች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር በስልክ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው የአንበጣ መንጋ የሚያደርሰውን ጥቃት መከላከል በሚቻልበት አግባብ ላይ መወየታቸውን በፌስቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ እንዲሁም ተያያዥ ተፅዕኖዎች እና ስለ አፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የሰላም እና መረጋጋት ጉዳዮች ላይ ውይይት ማድረጋቸውንም ነው ያስታወቁት።
0
d4405fc590261c41f67c717c2c6d8352
17362ae2c6237d54116c03886b66b4c9
የፓፓው የመንግሥታቱ ድርጅት ንግግርና የኒው ዮርክ ቆይታቸው
ባለፈው ዓመት ብቻ ከ60 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች ከመኖሪያቸው ተገደው መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ ባን ኪ ሙን አስታወቁ። ሁኔታው በእጅጉ ያሳሰባቸው መሆኑን የገለጡት ዋና ጸሀፊ ባን ኪሙን፣ በፍልሰት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት በኒው ዮርክ በመካሄድ ላይ ከሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰባኛ ጠቅላላ ጉቡኤ ትይዩ ትላንት አካሂደዋል።በስብሰባው ከተሳተፉት ከፍተኛ ባለሥልጣናት መካከል በመንግስታቱ ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሳማንታ ፓወርስ እና የአውሮፓ ህብረት መሪዎች ይገኙበታል። ሳሌም ሰለሞን ከኒው ዮርክ ያጠናቀረችውን ዝርዝር ሄኖክ ሰማእግዜር አቀናብሮ አቅርቦታል። ዘገባውን ለመስማት፣ ይህንን ከታች ያለውን የድምፅ ፋይል በመጫን ያድምጡ።
0
37808a29dbf7eb26b762b8462732f1e6
37808a29dbf7eb26b762b8462732f1e6
የቦኮ ሃራም ታጣቂዎች እጅ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ
የጦር ሠራዊቱ ቃል አቀባይ ኮሎኔል ሳኒ ኩካሼካ ኡስማን በሰጡት ቃል የቦኮ ሃራም መደበቂያዎችን ሁሉ የሚያውቁ መሆኑንና ታጣቂዎቹ መከበባቸውን ተናግረዋል፡፡ጦሩ ማስጠንቀቂያውን ያወጣው ዛሬ የሁከቱ ቡድን ሰሜናዊ ካሜሩን ውስጥ አድርሶታል በተባለ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት ዘጠኝ ሰው ከተገደለና ሌሎች ሃያ ዘጠኝ ሰዎች ከቆሰሉ በኋላ ነው፡፡የታጣቂዎቹ አቅም በናይጀሪያ ጦር እጅግ መዳከሙን የተናገሩት ኮሎኔል ኡስማን ይሁን እንጂ ቡድኑ ያለ ለማስመሰል ተመሣሣይ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃቶችን እንደ ዘዴ መያዙን ጠቁመዋል፡፡ዘገባውን የተያያዘውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።
1
da3b96de66b29f63d10081b72edb2a39
d33d322f818830f47b41f099052b8be2
የአዲስ አበባ ፖሊስ የደንብ ልብስ ተቀየረ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ለ7 ወራት ሲያሰለጥናቸው የነበሩትን 500 መደበኛ የፖሊስ አባላትን አስመረቀ፡፡የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል እንዳሻው ጣሰው፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ፣ ሌሎች ኮሚሽነሮች ፣ እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በምረቃ ስነ -ስርዓቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡ኮሚሽነር ጄኔራል እንዳሻው ጣሰው ባደረጉት ንግግር ተመራቂ የፖሊስ አባላት በስልጠና ወቅት ያገኙትን ዕውቀትና ክህሎት በመጠቀም ህዝብ የጣለባቸውን ኃላፊነት በብቃትና በታማኝት መወጣት እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ፖሊሳዊ ሙያ እስከ ህይወት መስዋዕትነት የሚጠይቅ መሆኑን በመገንዘብ ሀገራዊ ሀላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባም ነው ኮሚሽነር ጄኔራሉ ያሳሰቡት፡፡የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው በበኩላቸው የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ደህንነት የማስጠበቅ ትልቅ ኃላፊነት ካለባቸው ተቋማት አንዱ ፖሊስ ኮሚሽኑ መሆኑን በመግለፅ ተቋሙ በሀገራዊ የለውጥ እንቅስቃሴ ላይ ልዩ ልዩ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡የፖሊስ አካዳሚ ዳይሬክተር ረዳት ኮሚሽነር መኮንን አሻግሬ የከተማዋን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ዲፕሎማሲያዊ ባህሪዋን የሚመጥን የስልጠና ተቋም መፍጠር ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡ተመራቂዎችም ህዝብና መንግስት የጣለባቸውን ኃላፊነት በታማኝትና በቁርጠኝነት ሊወጡ ዝግጁ መሆናቸውን መግለፃቸውን ከአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
6532ff0edbe743bb0155c5145bfa06bd
49bd314023c432fc2013f81617828b9e
አዲስ አበባ ከተማ የቴክኒክ ዳይሬክተር እና የሴት ቡድን አሰልጣኝ ቀጥሯል
በዘንድሮው የውድድር ዓመት ደሴ ከተማን የሚመራው አሰልጣኝ ታውቋል።በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሀ ተወዳዳሪ የሆነው የሰሜኑ ክለብ ደሴ ከተማ በዛሬው ዕለት አሰልጣኝ ያሬድ ቶሌራን የክለቡ ዋና አሰልጣኝ በማድረግ በአንድ ዓመት ኮንትራት በይፋ ቀጥሯል፡፡ከዚህ ቀደም በወልቂጤ ከተማ፣ ለገጣፎ ለገዳዲ እና 2011 ላይ የመድን ረዳት እንዲሁም የተሰረዘውን የውድድር ዓመት ደግሞ በዋና አሰልጣኝነት መድንን ሲያሰለጥን የቆየ ሲሆን ዘንድሮ ደግሞ ደሴ ከተማን እየመራ ዓመቱን የሚያሳልፍ ይሆናል፡፡
0
4a48e442576a9b88a16f08c6183c7d4c
c50f812559d6bc9ec1ace6bf10cc12e2
ዕጣ የወጣባቸውን የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለዕድለኞች ለማስተላለፍ የመንግሥት ውሳኔ እየተጠበቀ ነው
የካቲት 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ዕጣ የወጣባቸው ከ18 ሺሕ በላይ የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ለደረሳቸው እንዳይተላለፉ በመታገዳቸው ምክንያት፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ በጠየቀው የዋስትና ጥያቄ ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ ማብራሪያ ጠየቀ፡፡የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሚያዝያ 30 ቀን 2011 ዓ.ም. ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስምንተኛ ፍትሐ ብሔር ችሎት በጻፈው ደብዳቤ እንዳሳወቀው፣ ኢንተርፕራይዙ እ.ኤ.አ. ማርች 31 ቀን 2019 ድረስ ያለበት ዋናው ብድር ከ19.5 ቢሊዮን ብር በላይ ነው፡፡ በዚህ ገንዘብ ላይ በየቀኑ 9.5 በመቶ ወለድ ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚከፍልና ይኼንንም ለተቋሙ ማሳወቁን፣ በደንበኞች ግንኙነት ሥራ አስኪያጅ አቶ ዘገየ ኤልያስ ተፈርሞ ለፍርድ ቤት የተላከው ደብዳቤ ይገልጻል፡፡ ፍርድ ቤቱ በየቀኑ ይከፈላል የተባለው ወለድ ዕጣ ከወጣባቸው ወይም ወደፊት ዕጣ ከሚወጣባቸው የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ጋር በቀጥታና ሙሉ በሙሉ የሚገናኝ መሆን አለመሆኑን መጠየቁን ጠቁሞ፣ የኢንተርፕራይዙ የክፍያ ምንጭ ቤቶቹ መሆናቸውን ገልጿል፡፡ በመሆኑም ቤቶቹን በማስተላለፍ የሚገኘው ገቢ በቀጥታ ለኢንተርፕራይዙ መሆኑን ጠቁሞ፣ ነገር ግን በአንድ ዓመት ውስጥ ሊደርስ የሚችለውን የወለድ መጠን ለማሥላት ተጨማሪ መረጃ (የገንዘቡ መጠን) የሚያስፈልገው መሆኑን አስታውቋል፡፡ ፍርድ ቤቱም ንግድ ባንክ በሰጠው ምላሽ ላይ አስተያየት ለመጠባበቅ ለግንቦት 9 ቀን 2011 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
0
efb3fa4fc9ab812d3f2ed5f7b56dad0e
efb3fa4fc9ab812d3f2ed5f7b56dad0e
ስለአዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ ለህብረተሰቡ በቂ ግንዛቤ ይሰጣል ተባለ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲሱ ኤክሳይዝ ታክስ አዋጅ ዙሪያ ለከህብረተሰቡ በቂ ግንዛቤ እንደሚሰጥ የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡አዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ ምክንያት በማድረግ አንዳንድ አካላት አላስፈላጊ ዋጋ ለመጨመር ሲንቀሳቀሱ ይታያል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው÷ ህብረተሰቡ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለበትና ከታክስ ነፃ የሆኑ ዕቃዎችን በመረዳት ያላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ ከሚያደርጉ አካላት ሊጠነቀቅ እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡የኤክሳይዝ ታክስ የተወሰኑ ዕቃዎች በሚመረቱበት፣ በሚሸጡበት ወይም ጥቅም ላይ በሚውሉበት ጊዜ የሚከፈል ታክስ ነው ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያም በተመረቱ ወይም ወደ ሀገር በሚገቡ የተመረጡ ዕቃዎች እና አገልግሎቶች ላይ የሚጣል ቀጥተኛ ያልሆነ ታክስ ነው ሲሉም አስረድተዋል፡፡አያይዘውም የኤክሳይዝ ታክስ የሚጣልባቸው ዕቃዎች እና አገልግሎቶች፡- የቅንጦት ዕቃዎች ፣ጉዳት የሚያስከትሉ ዕቃዎች እና ፍጆታቸው የማይቀንስ ዕቃዎች መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡የኤክሣይዝ ታክስ የሚጣልበት ምክንያት ገቢ ለመሰብሰብ፣ የህብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ፣ባለሀብቶች ከሚጠቀሙባቸው የቅንጦት ዕቃዎች ታክስ በመሰብሰብ ሰፊው ህብረተሰብ የሚጠቀምባቸውን የልማት ሥራዎች ለመሥራት ዋነኞቹ ናቸውም ነው የተባለው፡፡ከአሽከርካሪ ጋር በተያያዘም መካከለኛ ገቢ ያላቸው ሰዎች የሚጠቀሙበት ከ1ሺ3መቶ ሲሲ በታች የሆኑ አዲስ መኪና በአውሮፓ ዘመን አቆጣጠር ከ2018 በኃላ የተሰሩ ከ35 በመቶ ወደ 5 በመቶ የኤክሳይዝ ታክስ እንዲቀንስ መደረጉ የሚታወስ ነው፡፡ስለሆነም በቀጣይ የኤክሳይዝ ታክስ የተጣለባቸው ዕቃዎች እና ነፃ የተደረጉ እቃዎች ለህብረተሰቡ በቂ ግንዛቤ እንደሚሰጥ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዘመዴ ተፈራ ተናግረዋል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞ አንዳንድ ግለሰቦች በሁሉም እቃዎች ላይ ኤክሳይዝ ታክስ እንደተጣለ አስመስለው ያላግባብ ዋጋ የጨመሩ መኖራቸውን ጠቁመው፣ በእነዚህ አካለት ላይ አስፈላጊው እርምጃ እንደሚወስድ አቶ ዘመዴ መግለጻቸውን ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
1
c5bb21ac3075bcca329cf5e4028113d6
c5bb21ac3075bcca329cf5e4028113d6
በመስኖ ልማት ከ2 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት ይለማል
የግብርና ሚኒስቴር 2 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር መሬት በመስኖ ለማልማት አቅዶ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ታረቀኝ ፅጌ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ እቅዱን ለማሳካትም እያንዳንዱ ቤተሰብ ቢያንስ አንድ የውሃ ባንክ እንዲኖረው የሚያደርጉ አማራጮች ተለይተው 70 ከመቶ የሚሆነው ቤተሰብ የውሃ ባንክ እንዲኖረው ይደረጋል።እቅዱን ውጤታማ ለማድረግም የተደራጀ የልማት ሰራዊት መገንባትና የአነስተኛ መስኖ አውታሮችን በማስፋፋት ላይ ትልቅ ድርሻ ያለውን የአርሶ አደር ጉልበት በስፋት ለመጠቀም የሚያስችል የህዝብ ንቅናቄ ለመፍጠር መታቀዱን ጠቁመው፤ የህዝብ ንቅናቄውን በመፍጠር የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ስራዎችን በሁሉም ምዕራፎች መከናወን የሚገባቸውን ስራዎች በሙሉ በተደራጀ አግባብ መፈፀም ያስፈልጋል ብለዋል።እንደ አቶ ታረቀኝ ገለፃ በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱ በተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ስራው የተቀመጠውን ግብ ከወዲሁ ለማሳካት የተቻለ መሆኑን ጠቁመው፤ በቀጣይም በተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ስራ አዲስ ግብ በማስቀመጥ የሚከናወን ይሆናል ሲሉ ተናግረዋል።እንዲሁም የተለያዩ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች የሚካሄድባቸው የማህበረሰብ ተፋሰሶችን ከ3 ነጥብ 77 ሚሊየን ሄክታር በሚቀጥለው ዓመት ወደ 7 ነጥብ 78 ሚሊየን ሄክታር ከፍ ለማድረግ መታቀዱን ጠቁመው፤ ባለፉት ሶስት የእቅድ አመታት 13 ነጥብ 7 ሚሊየን ሄክታር ማልማት መቻሉን ገልፀዋል።የአፈር ለምነትን የሚያሻሽሉ ቴክኖሎጂዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉ የገለፁት አቶ ታረቀኝ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ያላቸው 5 ነጥብ 1 ቢሊየን ችግኞችም ይዘጋጃሉ ብለዋል።አስፈላጊ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችም በአብዛኛው አካባቢዎች ከጥር ወር ጀምሮ እየተከናወነ መሆኑን አቶ ታረቀኝ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
1
fb10719ce6816dd1afa7189a59dd4704
65a6323d9e199eb2aa939e3c4254b6bc
ኢህአዴግ የመልካም አስተዳደር ችግርን ለመቅረፍ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰሞኑን ለውይይት የቀረበ አንድ ሰነድ፣ በከተማው ውስጥ 741 ቦታዎች ለዓመታት ታጥረው መቀመጣቸውን ይፋ አደረገ፡፡ ከእነዚህ ቦታዎች ውስጥ 147 የሚሆኑት ምንም ዓይነት ግንባታ እንዳልተካሄደባቸው ሰነዱ አመልክቷል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 372 ዓይነት ሥር የሰደዱ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መኖራቸውን ሰነዱ ለይቷል፡፡ ከእነዚህ ችግሮች መካከል መሬትና መሬት ነክ የሆኑ ጉዳዮች ጎልተው የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መሆናቸውን ጠቁሟል፡፡ይኼ ሁሉ ቦታ ታጥሮ ያለ ሥራ የተቀመጠ ቢሆንም፣ ሥልጣንና ኃላፊነት የተሰጠው አካል ዕርምጃ አለመውሰዱ፣ ክትትልና ድጋፍ አድርጎ ወደ ሥራ አለማስገባቱ አግባብ አለመሆኑ ተጠቅሷል፡፡ከዚህ በተጨማሪም ዘመናዊ የመረጃ ሥርዓት አለመኖሩ፣ የአመለካከት መዛነፍና ሙስና መንሰራፋቱ ለችግሩ መባባስ በምክንያትነት ቀርቧል፡፡ ይህ አካሄድ በዚሁ የሚቀጥል ከሆነ ለከተማው ዕድገት መሰናክል እንደሚሆን በሰነዱ ላይ በግልጽ ተጠቅሷል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት አስተዳደር ተቋማት በሙሉ ለችግር የተጋለጡ መሆናቸውን የሚገልጸው አዲሱ ሰነድ፣ የመሬት ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥም ብልሹ መሆኑን ይጠቁማል፡፡ተገልጋዮችን ማወናበድ፣ ማመናጨቅ፣ ማጉላላት፣ መረጃ አለመስጠት፣ የይዞታ ባለቤት ካርታ ችግሮችን አለመፍታትና የባለቤትነት መብት እንዲረጋገጥ አለማድረግ ተጠቃሽ ችግሮች ሆነው ቀርበዋል፡፡ለልማት ተነሽዎች ምትክ ቦታ አለማቅረብ በዘርፉ ለተፈጠሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ሳንካ ሆነው ቀርቧል፡፡በግንባታ ፈቃድ አሰጣጥ ላይም መጠነ ሰፊ ችግሮች መኖራቸውን ሰነዱ አመልክቷል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመሬት ዘርፍ የተንሰራፋውን የመልካም አስተዳደር ችግር ለመቅረፍ በርካታ የመዋቅር ለውጦችን አካሂዷል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በተያዘው በጀት ዓመት ለተፈጠረው ብልሹ አሠራርና ሙስና 210 አመራሮች ላይና 1,200 ሠራተኞች ላይ ዕርምጃ መውሰዱ ተገልጿል፡፡ነገር ግን አሁንም ዘርፉ ፀድቷል ተብሎ ባለመታመኑ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የመዋቅር ለውጥ ለማካሄድ ተወጥኗል፡፡አዲሱ መዋቅር የመሬት ልማት ኮርፖሬሽን እንዲቋቋምና የልማትና ዝግጅት ሥራዎችን እንዲያካሂድ፣ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የክትትልና የግምገማ ሥራዎችን እንዲያካሂድ ምክረ ሐሳብ ቀርቧል፡፡ የተጠቀሱትን ችግሮች ይህ አዲስ መዋቅር እንደሚፈታው መታመኑ ተገልጿል፡፡
0
e167254511787743078a6e2d4af66343
b8e10be121d67900562a23aa01e18923
ከሩብ ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ብሔራዊ ፈተና እየወሰዱ ናቸው
በ2006 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በመላአገሪቱ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2006 ዓ.ም መሰጠት ተጀምሯል።በዚህ ፈተና ላይ በመላ ሐገሪቱ በአጠቃላይከ199 ሺህበላይተፈታኞችለፈተናቀርበው ፈተና እየወሰዱ መሆናቸው ተገልጿል።ለዚህ ሐገር አቀፍ ፈተና አሰጣጥም ከ588 ሺህበላይየፈተናጣቢያዎችለፈተናውዝግጁየተደረጉሲሆንከ32 ሺህበላይየሰውሀይል ደግሞ በፈተናው ላይ ይሳተፋሉ።እየተሰጠ ባለው የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ላይ ኩረጃን ለማስቀረት ከፈተናው በፊት ሰፊ ሥራ ተሰርቷል። በፈተናው የመጀመሪያው ቀንም ፈተናው በአግባቡ እየተሰጠ ነው።የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች ቁጥር ከአምናው ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ14 በመቶ ብልጫ አለው። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
0
909d7929e4e16b0faa2a6f62f79bd11e
3d61499977f41e85237642f904aad8ed
ኢትዮጵያ ለተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባልነት በዕጩነት መመረጧ የነበራት ጉልህ ድርሻ ውጤት ነው- ጠ/ሚ ኃይለማርያም
አዲስ አበባ፤ ህዳር 6/2006 (ዋኢማ) – የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት በሶማሊያ ያለውን የሰላም ማስከበር ተልእኮ ለማጠናከር ያሳለፈውን ውሳኔ በሀገሪቱ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን እንደሚረዳ የአፍሪካ ህብረት ገለፀ፡፡ህብረቱ ለኢዜአ በላከው መግለጫ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ዶክተር ድላሚኒ ዙማ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ወታደራዊ ተልእኮ ቡድን አባላት ቁጥር ከ17 ሺህ 731 ወደ 22 ሺህ ከፍ እንዲል እና የሶማሊያን ብሄራዊ የጦር ሃይልን ለመደገፍ ባሳለፈው ውሳኔ መርካታቸውን ገልጸዋል።በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮን ማጠናከር እና የሶማሊያን ጦር ሃይል መደገፍ አልሻባብን ለመዋጋት እየተካሄደ ያለውን ዘመቻ በማጠናከር ይበልጥ ስኬታማ ያደርገዋል።ውሳኔው የሶማሊያ ፌዴራል መንግስት አስተዳደርን የበለጠ በማጠናከር እና በአገሪቱ የሚካሄደውን የፖለቲካ እንቅስቃሴ በተለይም ህገ-መንግስቱን ለማጽደቅ የሚካሄደውን ጥረት በማጠናቀቅ ምርጫ ለማከናወን ምቹ ሁኔታን የሚፈጥር ነው።ሊቀመንበሯ ውሳኔው በአፍሪካ ህብረትና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት መካከል በሶማሊያ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን በጋራ የሚያደርጉትን የትብብር ውጤት ማሳያ መሆኑን አስረድተዋል።ሊቀመንበሯ የጸጥታው ምክር ቤት አባላት በሶማሊያ ዘላቂ ሰላም፣ መረጋጋት እና እርቅ እንዲሰፍን ለሰጡት ቁርጠኛ ውሳኔና ድጋፍ በአፍሪካ ህብረት ስም ምስጋና አቅርበዋል።የጸጥታው ምክር ቤት ባለፈው ማክሰኞ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት የሰላም ማስከበር ሃይል በጊዚያዊነት ከ4 ሺህ በላይ ወታዳሮች እንዲኖሩት የሎጅስቲክ ድጋፍ እንዲደረግ እና ከአልሻባብ ለሚሰነዘሩ ጥቃቶች ምላሽ እንዲሰጥ ሙሉ ሃላፊነት ሰጥቶታል።ምክር ቤቱ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮ ቆይታም እ.ኤ.አ እስከ ጥቅምት 2014 ድረስ እንዲራዘም ወስኗል።እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ምክር ቤቱ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮ ወታደራዊ ሃይል ቁጥር ከ17ሺህ 731 እስከ 22ሺ 126 ድረስ ከፍ ማድረግ እንዲቻል በሙሉ ድምጽ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል።
0
762f809fe093076f134db8149faec7db
8861b64a890d69caf0e3b4a0273576b5
ቻይና 10,000 የኮሮናቫይረስ በሽተኞች እንዳሉ አረጋገጠች
ዩናይትድ ስቴትስ በኮሮና ቫይረስ በሽተኞች ብዛት ቀዳሚ ቦታ መያዝዋ ቀጥሏል። ከቀርብ ጊዚያት ወዲህ በደቡባዊና በማዕከላዊ ምዕራብ ክፍላተ-ግዛት የቫይረሱ መዛመት እየከፋ የሄደው ትምህርት ቤቶችና ኮሌጆች በመከፈታቸው ነው ተብሏል።የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ በገለጸው መሰረት ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ 6.8 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል። በቫይርሱ በሽተኞች ብዛት ሁለተኛዋ በሆነችው ህንድ 5.4 ሚልዮን፣ ሶስተኛዋ ብራዚል ደግሞ 4.5 ሚልዮን የቫይረሱ በሽተኞች እንዳልዋት የጆንስ ሆፕኪንስ ዪኒቨርሲቲ አስታውቋል።
0
f92d106aa3066e7daa5a6a1edd89ecd5
f84292be0f492bfc2787ba27566fcd62
በሱዳን በተከሰተ የእርስ በእርስ ግጭት 32 ሰዎች ተገደሉ
በሌላ በኩል የክልሉ ፕሬዚደንት አብዲ ሞሐሙድ ኦማር ወይም አብዲ ኢሌ በአዲስ አመራር መተካታቸውን የሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።በጂጂጋ የተከተሰተውን ግጭት ተከተሎ በድሬደዋ ከተማ ገንደ ገራዳ በተባለ አካባቢ ትናንትና እና ዛሬ በተከሰተ ግጭት ወደ 14 የሚጠጉ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ነዋሪዎች ተናግረዋል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)
0
44bd570674edce3f6ad735069f5a3cec
9c73d3aa6c5e8d7f90ede03a49adf6ac
የተ.መ.ድ. አመጽ ለመታደግ የሚያስችል መግለጫ አወጣ
¬- በደቡብ አፍሪካ ደርባን አካባቢ በሚገኙ በውጭ ሀገራት ዜጎች ላይ ጥላቻን በሚያራምዱ ጥቂት የደቡብ አፍሪካ ዜጎች ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት ዜጎች ላይ እያደረሱ ካለው ኢሰብአዊ ጥቃት ኢትዮጵያዊያንን ለመከላከል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ።ሚኒስቴሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙሉጌታ ከሊልን ጨምሮ የኤምባሲው ሰራተኞች ሁኔታውን በቅርበት ለመረዳት እና ከአካባቢው አስተዳደር እንዲሁም በስፍራው ከሚገኙ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት ጋር ለመነጋገር ከሚያዚያ 1/2007 ዓ.ም ጀምሮ ጥቃቱ ወደ ተፈፀመበትደርባን መጓዛቸውን ጠቅሷል።ሚኒስቴሩ አምባሳደር ሙሉጌታ ከሊል የጥቃቱ ኢላማ ከሆኑት ሀገራት የሶማሊያ፣ ሩዋንዳ፣ ቡሩንዲ፣ ማላዊ፣ ሞዛምቢክ፣ ኮንጎ፣ ዚምባቢዌ፣ ሌሴቶ፣ ባንግላዲሽ እና ፓኪስታን አምበሳደሮች ጋር በመሆን የስደተኞችን ጉዳይ ከሚከታተለው የደቡብ አፍሪካ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚንስትር ጋር በመገናኘት ምክክር አድርገዋልም ነው ያለው።በውይይቱም ሚንስትሩ የደቡብ አፍሪካ መንግስት በውጭ ሀገራት ዜጎች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል ጥቃት ይፈጸምባቸዋል በተባሉ ቦታዎች የፀጥታ ሃይሉን ከማጠናከር ጀምሮ አስፈላጊውን እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አረጋግጠዋል።በጥቃቱ ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ 28 ደቡብ አፍሪካውያን መታሰራቸውን የገለጹት ሚንስትሩ በቀጣይም ሌሎች ተጠርጣሪዎችን ለህግ የማቅረቡ ስራ ይቀጥላል ማለታቸውን ገልጿል።የኤምባሲው ዲፕሎማቶች በደቡብ አፍሪካ ከኢትዮጵያ የኮሚኒቲ አባላት ጋር በመሆን ዜጎችን ከጥቃት ለመታደግ ደርባን የሚገኙ ሲሆን፥ አምባሳደር ሙሉጌታ ከሊል በደርባን አካባቢ የዙሉ ጎሳ ንጉስ ከሆኑት ንጉስ ጉድዊል ዚዌልቲኒ ጋር ውይይት አድርገዋል።ውይይቱን ተከትሎም ንጉሱ በዙሉ ቋንቋ በሚተላለፍ የሬድዮ ፕሮግራም ድርጊቱን በማውገዝ የኮነኑ ሲሆን፥ ደቡበ አፍሪካውያን ከውጭ ሀገር ዜጎች ጋር በመከባባር እና በመቻቻል እንዲኖሩ ጥሪ አቅርበዋል።ከኤምባሲው የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው በዛሬው እለት ሁኔታዎች እየተረጋጉ መምጣታቸውን እና መሻሻሎች መኖራቸውን ገልፀዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን ህይወት ለመታደግ ጥረቱ የሚቀጥል መሆኑንም ነው በዛሬው መግለጫ ያረጋገጠው።
0
d7ce21bd4031ed0f05d6e13a350a4fcf
5382ac9186fada6629ccc186b8a906da
በናይሮቢ አደጋ የጣሉ ሽብርተኞችን መንግሥታት አወገዙ
ህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርንና ሽብርተኞችን ለመደገፍ የሚካሄድን ድጎማ ለማስቆም የሚያግዝ፣ አሥመራ ውስጥ ለሁለት ቀናት የተካሄደው ዓውደ-ጥናት ተጠናቀቀ።ዓውደ ጥናቱ በኤርትራ መንግሥት እና የአፍሪካ የምሥራቅና የደቡብ አፍሪካ የገበያ ድርጅት(COMESA) በጋራ መሆን ያዘጋጀው መሆኑንም ታውቋል። ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
0
0723fc3445fc8f2fbe24a05a4a5ce514
3a37440bee885971de1b0a212c107adf
የዓምደ ጽዮን አሻራ፤ የ700 ዓመታት ሙሽራ፡፡
አዲስ አበባ፡- በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አስጀማሪነት ግንቦት 28 ቀን 2012 ዓ.ም በሐዋሳ ከተማ በይፋ በተከፈተው የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር እስከ አሁን ሁለት ነጥብ ዘጠኝ ቢሊዮን ችግኝ መተከሉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡በግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃ እና አጠቃቀም ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተፈራ ታደሰ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሩ በይፋ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከአሁን ሁለት ነጥብ ዘጠኝ ቢሊዮን ችግኝ ተተክሏል። በዘንድሮው ዓመት የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ አምስት ነጥብ ዘጠኝ ቢሊዮን ችግኞች ተፈልተው አምስት ነጥብ አራት የችግኝ መትከያ ጉድጓዶች መቆፈራቸቸውን ያስረዱት ዳይሬክተሩ አስቀድሞ ጉድጓድ መዘጋጀቱ ተከላውን ለማፋጠን እንዳገዘና በዚህ ዓመትም የተሻለ አፈፃፀም እንደተገኘ ተናግረዋል። እስከአሁንም የዕቅዱን ከ50 በመቶ በላይ ማከናወን መቻሉን አቶ ተፈራ ገልጸው ‹‹ኮሮናን እየተከላከልን እንተክላለን›› በሚል መርሕ እየተተገበረ ያለው የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ በየቀበሌው የችግኝ ተከላ ቡድን በማቋቋም ኮሮናን ለመከላከል በሚያስችል መልኩ የአረንጓዴ አሻራ ሥራው በውጤታማነት እየተከናወነ ነው። የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የፀጥታ ችግሮች የነበሩ ቢሆንም ከተረጋጋ በኋላ ዘመቻው በአዲስ መልክ ተጠናክሮ መቀጠሉን ዳይሬክተሩ አስረድተው፤ በተለይም ለአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ማስታወሻ በሚል የተከሉት ችግኞች አፈጻጸሙን ከፍ እንዳደረጉት ጠቁመዋል። ‹‹በሐምሌ ወር መጨረሻ በሁሉም ቦታ ዘመቻው ይጠናቀቃል›› ያሉት አቶ ተፈራ፤ ቀድመው የሚጨርሱ አካባቢዎች ቢኖሩም የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻው እንደ አገር ሐምሌ 30 እንደሚጠናቀቅ ተናግረዋል፡፡ዕቅዱም መቶ በመቶ እንደሚሳካና ከመትከሉም በሻገር ‹‹ችግኝ መትከል ግብ አይደለም›› በሚል መርህም በቀጣይ ለክብካቤና ክትትል ሥራ ሰፊ ትኩረት እንደሚሰጥም ጠቁመዋል። ባለፈው ዓመት አራት ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ችግኝ ተተክሎ ሦስት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ችግኝም መጽደቁን አስታውሰዋል።አዲስ ዘመን ሀምሌ 14፣ 2012 በዋለልኝ አየለ
0
d6e150901ea7e4559304958f7c0c70e1
9f1f5b2841b4bb62d12335791cfe422f
ወልቂጤ ከተማ ከሁለት ተጫዋቾች ጋር ተለያየ
አዲስ አዳጊው ወልቂጤ ከተማ አንድ ግብ ጠባቂ እና አማካይ ተጫዋች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።ኤፍሬም ዘካርያስ ወልቂጤን ከተቀላቀሉት መካከል ነው። በመተሀራ ፣ ኢትዮጵያ ቡና ፣ ሀዋሳ ከተማ እና አዳማ ከተማ የተጫወተው የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ኤፍሬም የሁለት ዓመት የአዳማ ቆይታውን አጠናቆ ወደ አዲስ አዳጊው አምርቷል።ጆርጅ ደስታ ሌላው ክለቡን የተቀላቀለ ተጫዋች ነው። ወጣቱ ግብ ጠባቂ በኢትዮጵያ መድን ጥሩ ጊዜ ያሳለፈ ሲሆን በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ብሔራዊ ቡድን ውስጥም ታቅፎ እንደነበር የሚታወስ ነው። ጆርጅ ውሉን ካራዘመው ቤሌንጌ እና አዲስ ከመጣው ይድነቃቸው ጋር ለቋሚነት ይፎካከራል።ወልቂጤ እስካሁን 14 አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም ቡድኑን በአዲስ መልክ ገንብቷል።
0
67758485e606bb582fed672705159346
229a6eff25c8bdfe2a9ed980f9da9229
አዳማ ከተማ ዋና እና ምክትል አሰልጣኞችን ቀጥሯል
የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ጌዲኦ ዲላ በዛሬው ዕለት አዲስ አሰልጣኝ ቀጥሯል፡፡በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ ላይ ተወዳዳሪ የሆነው ጌዲኦ ዲላ ከአስራ አምስት ቀናት በፊት አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር የአሰልጣኝ ቅጥር ማስታወቂያን አውጥቶ የነበረ ሲሆን በርካታ አሰልጣኞች ካወዳደረ በኃላ አሰልጣኝ ኢዮብ ማለን ለአንድ አመት ቀጥሯል፡፡ የቀድሞው የአርባምንጭ ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና አሰልጣኝ የነበሩት ኢዮብ ማለ በ2011 ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃንን ከብሔራዊ ሊግ ወደ ከፍተኛ ሊጉ በማሳደግ እንዲሁም ክለቡን በተሰረዘው የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊግ በመምራት አሳልፈው ዛሬ ዲላን ተረክበዋል፡፡
0
c3fb108fb22fd25b6dfaee26c3db8b19
a221d060a56bcfac2d0c61a996849ddf
ጋቶች ፓኖም ከግብፁ ክለብ ጋር ተለያየ
ተጫዋቹ ከግብፁ ክለብ ኢቲሃድ አልክሳንድሪያ ጋር ድርድር ውስጥ ገብቶ የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ ስምምነት ላይ መድረስ አልቻሉም።ሽመልስ “ለግብፁ ክለእንደክለቡ መግለጫ ከሆነ ሽመልስ እና ኢቲሃድ በአብዛኛው ጉዳዮች ስምምነት ላይ መድረስ ቢችሉም ተጫዋቹ የኮንትራቱ 25% ገንዘብ በቅድሚያ እንዲከፈለው በመጠየቁና ክለቡ በዚህ ባለመስማማቱ ምክኒያት ድርድሩ ሊቋረጥ ችሏል።ሽመልስ በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባ ይገኛል።
0
e0a9c50a4306d38f44a3793aaabbf45a
55d9238a737fe461a8ee777d63b0e6b8
በደሴ ከተማ በኮሮና ቫይረስ ተጠርጥረው የነበሩ ሰዎች ነፃ መሆናቸው ተረጋገጠ፡፡
በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥርም 191 ደርሷል፡፡ዛሬ እኩለ ቀን ላይ ጤና ሚኒስቴር ባወጣው መረጃ 25 ሰዎች በኮሮናቫይረስ እንደተያዙ አረጋግጦ ነበር። ሚኒስቴሩ አሁን ባወጣው መረጃ ደግሞ ተጨማሪ አራት ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ገልጿል።መደበኛ የ24 ሰዓት ዕለታዊ መግለጫ ከተሰጠ በኋላ በደረሰው አዲስ መረጃ መሠረት በትግራይ ክልል፣ በትግራይ ጤና ምርምር ኢንስቲትዩት በተደረገ 85 የላብራቶሪ ምርመራ ተጨማሪ አራት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ነው ጤና ሚኒስቴር ያሳወቀው።በዚህም መሠረት አዲስ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች 29 ደርሰዋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥርም 191 ደርሷል፡፡ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው አራቱም ኢትዮጵያዊያን ወንዶች ናቸው፤ አራቱም ታማሚዎች ከጅቡቲ የተመለሱና በመቀሌ አስገዳጅ ለይቶ ማቆያ የሚገኙ ናቸው ብሏል ሚኒስቴሩ።
0
bb1f3af12a2b4ce7c38991991b86e79f
ebbb87f6bc043a814cc208563cf0159f
በህገወጥ መንገድ ሰዎችን ያስተላልፋል ተብሎ የተያዘው የመድሃኔ ተስፋማሪያም አጠያያቂ ማንነት
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 26/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኮሮና ወረርሽኝን ስርጭት ለመቆጣጠር ሞስኮን ጨምሮ ብዙ ከተሞቿ ላይ የእንቅስቃሴ ገደብ የጣለችው ሩሲያ ገደቡን ጥሰው ከቤት የሚወጡ ሰዎችን የፊት ገጽታ በትክክል መለዬት የሚችሉ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ካሜራዎችን በማቀናጀት ሥራ ላይ አውላች፡፡የከተሞቹ ባለስልጣናት በካሜራዎቹ ተጠቅመው በየቦታው ሰዎች ከቤታቸው ሲወጡ እየተከታተሉ ቅጣት ይጥላሉ፤ ሩሲያ ግለሰቦችን በስልክ ቁጥሮቻቸው ተጠቅማ ከካሜራው ጋር በማቀናጀት የመከታተል ሐሳብም እንዳላት ተነግሯል፡፡የኮሮና ቫይረስ የተነሳባት ቻይና ደግሞ ዛሬ በሦስት ደቂቃ ፀጥታ በኮሮና የሞቱ ዜጎቿን አስባለች፡፡ ከ3 ሺህ 300 በላይ ሰዎችን በቫይረሱ የተነጠቀችው ቻይና ዛሬ ለሦስት ደቂቃ ያክል በቆዬ ሀገር አቀፍ ፀጥታ ሟቾችን አስባለች፡፡ሟቾች በተዘከሩበት ፀጥታ የቻይና ሰንደቅ ዝቅ ብሎ ተውለብልቧል፤ የቻይና መርከቦች፣ ባቡሮችና መኪኖች ደግሞ ለሦስት ደቂቃ የጡሩንባ ጩኸት አሰምተዋል፡፡
0
c49badfd803ab99fcac94f03e5f0a7ba
c49badfd803ab99fcac94f03e5f0a7ba
በደቡብ ክልል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ወጣቶች የሚሳተፉበት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ተጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ወጣቶች የሚሳተፉበት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ተጀመረ። ዛሬ በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች የችግኝ ተከላ እና ደም ልገሳ በማካሄድ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ በይፋ ጀምሯል ። የደቡብ ክልል ሴቶች ህፃናት እና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ምክትል ቢሮ ሀላፊ እና የወጣቶች ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሙስጠፋ ኢሳ በስልጤ ዞን በወራቤ ከተማ አስተዳደር በአልከሶ ከተማ ወጣቶች ማዕከል ላይ የወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለፁት ወጣቶች በህብረተሰቡ እና በአካባቢያቸው የሚታዩ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ እውቀታቸውን ጊዜያቸውን ጉልበታቸው እና በጎ ሀሳባቸውን በማበርከት ለህብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጡ ነው፡፡ ወጣቶቹ የማህበረሰቡን ጠቃሚ ባህል ወግ እሴት እና ሁለንተናዊ የህይወት መስተጋብሮችን መነሻ በማድረግ በሀላፊነት ስሜት በመስራት ላይ ናቸው ብለዋል፡፡ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ወጪ ማዳን እንደሚያስችል አስረድተዋል፡፡ በዘንድሮው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ 250 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል መታቀዱንም የደቡብ ክልል ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ማስታወቁን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ በ2012 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በ6 አብይ ተግባራት ላይ እንደሚያተኩር የተናገሩት ሀላፊው ተከላ በኮሮና ቫይረስ መከላከል በደም ልገሳ በአካባቢ ጥበቃ በከተምች ጽዳትና ውበት ስራዎች እና በሌሎችም የማህበረሰብ አገልልግሎት ስራዎች ላይ በማተኮር እንደሚተገበር ጠቁመዋል፡፡
1
18bbfba3acb92318226e75b52e5575ab
ce7b0d1b198a9528b3d972cb43e8b1f5
የሱዳን ተቃውሞ የሰዎች ህይወት መቅጠፉን ቀጥሏል ተባለ
በትግራይ ክልል ምዕራባዊ ዞን ቆራሪት በተባለች ከተማ ነዋሪዎች ተቃውሞ ሰልፍ በማካሄዳቸው ሰዎች እያተሰሩ ነው ተባለ። በዚህ ሁለት ቀን ከ150 በላይ ሰዎች መታሰራቸው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።የከተማው አስተዳደር በበኩሉ ታስረዋል ተብሎ የተገለፀው ቁጥር የተጋነነ ነው፤ የህዝብ ሰላም ለማወክ የሚሰሩ ሰዎች በመለየት ህጋዊ የእርምት እርምጃ እየወሰድን ነው በማለት አሳውቋል።
0
9fef55e3c1ed26de9cebb9d61e74f510
d2177f51304bdd3a350235881e4c57ad
ዶናልድ ትራምፕ በምርጫው መሸነፋቸውን ሊቀበሉ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጡ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም ዕቅድን ማክሰኞ ይፋ እንደያሚደርጉ ገለፁ።ፕሬዚዳንቱ የሰላም እቅዱን የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና የምርጫ ተቀናቃኛቸው ቤኒ ጋንትዝን በነጩ ቤተ መንግስት ከማነጋገራቸው ቀደም ብለው ይፋ እንደሚያደርጉ ተናግረዋል።ትራምፕ በንግግራቸው ፍልስጤማውያን በሚያቀርቡት የሰላም እቅድ ላይ አሉታዊ አስተያየት ሊሰጡ እንደሚችሉ አንስተዋል።ፍልስጤማውያኑ የሰላም ዕቅዱ ከመውጣቱ አስቀድሞ ውድቅ ያደረጉት ሲሆን፥ ትራምፕም ከፍልስጤማውያን ጋር ጊዜውን ጠብቀው እንደሚነጋገሩም ነው የገለጹት።አዲሱ የሰላም እቅድ ትልቅ እና ለፍልስጤማውያኑ ጠቃሚ መሆኑንም ፕሬዚዳንቱ አስታውቀዋል።የፍልስጤም ፕሬዚዳንት ማህሙድ አባስ ቃል አቀባይ ናይል አቡ ሩዴይነህ በበኩላቸው እስራኤልና አሜሪካን አስጠንቅቅዋል።ምንጭ፦ አልጀዚራ
0
c3345f1dc4946f75d9774f38856b2906
4c0f5bab7c6b2b41e01efa74c6289998
የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች በዓል ለማክበር እየተደረገ ባለው ዝግጅት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው
በሐረሪ ክልል ለሚካሄደው 11ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት አስታወቀ ፡፡የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ እስክንድር አብዱራሕማን ዛሬ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለጹት የዝግጅቱ አንድ አካል የሆነው 40 ሺሕ ህዝብ የሚያስተናግድ ዘመናዊ ስታድየም ግንባታ የመጀመሪያ ምዕራፍ ተጠናቋል፡፡ ለግንባታው 642 ሚሊየን ብር ወጪ ተደርጓል።የስታዲየሙ ሥራ ተቋራጭ ከበዓሉ አዘጋጅ ኮሚቴ ጋር ዛሬ ርክክብ ይፈጽማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡የክልሉ መንግስት በመደበው 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በሶስት ምዕራፎች እየተገነባ የሚገኘው ዘመናዊ ስታድየም አጠቃላይ ግንባታ 65 በመቶ መድረሱን አቶ እስክንድር ገልጸዋል፡፡አቶ እስክንድር እንዳሉት አዘጋጅ ኮሚቴው ለእንግዶች ማረፊያ በከተማው የሚገኙ ሆቴሎችና የመንግስት ተቋማት ተደልድለዋል፡፡ ከተማውን የማስዋብና የማሸብረቅ ስራም ተጠናቋል፡፡በዓሉን ለማክበር ከመላ ሀገሪቱ የሚመጡ ከ3 ሺሕ በላይ እንግዶችና ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን ለመቀበል ዝግጅት መጠናቀቁን አቶ እስክንድር አስታውቀዋል፡፡ህዳር 29 ቀን የሚከበረው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ህገ መንግስታችን ለዲሞክራሲያዊ አንድነታችንና ለህዳሴያችን!” በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡
0
307804e13b1ce1fd698572b9067e54ca
67ae6706d0c43f0955a4e3121a3e8efb
የብሮድካስት ባለስልጣን ለሶስት የሬድዮ ጣብያዎች ፈቃድ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መቀመጫቸውን በኢትዮጵያ ያደረጉዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኀን ወኪሎች የእንጦጦ ፓርክን ጎበኙ።ጉብኝቱን የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳዘጋጁት ነው የተገለጸው።የብሮድካስት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጌታቸው ድንቁ መገናኛ ብዙኀኑ ኢትዮጵያን ለተቀረው ዓለም ለማስተዋወቅ ጠቃሚ ሥራ እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡የጉብኝቱ ዓላማ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኀኑ በሃገሪቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ የተመዘገበውን ዘርፈ ብዙ ለውጥ እንዲያውቁ ለማድረግ እንደሆነም ገልፀዋል።በተጨማሪም መርሃግብሩ ከጉብኝት ባለፈ ጋዜጠኞችን መረጃ ከሚያገኙበት ተቋማት ጋር በማስተዋወቅ በቀጣይ ዘገባቸው የተሟላ እንዲሆን ለማድረግ ያለመ ነውም ተብሏል።ከዚህ ባለፈም በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለውን ለውጥ በአግባቡ እንዲረዱ ለማድረግ መሆኑንም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል፡፡በጉብኝቱ የተሳተፉ ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኀን ወኪሎች በበኩለቸው በጉብኝቱ መደሰታቸውን ገልጸው፣ ፓርኩ የሃገሪቱን የቱሪዝም መዳረሻ ቁጥርና ገቢ ከፍ እንደሚያደርግም አንስተዋል።ፓርኩ በአዲስ አበባ መገኘቱ ጎብኚዎች ወደ ሌሎች የሃገሪቱ አካባቢዎች ጉዞ ለማድረግ ሲያስቡ እንደ መሸጋገሪያ ለመጠቀም እንደሚያገለግል መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
0
2244159c2a6743c49f575a1d6e552cc4
2244159c2a6743c49f575a1d6e552cc4
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ትዊተርን እንዳይጠቀሙ በዘላቂነት ታገዱ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ተጨማሪ የኃይል ድርጊቶችን ሊቀሰቅሱ ይችላሉ” በሚል ስጋት በዘላቂነት ትዊተር ገጽ እንዳይጠቀሙ ኩባንያው እግድ ጣለባቸው።ትዊተር ጉዳዩን አስመልክቶ እንዳለው በትራምፕ ላይ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው ፕሬዝዳንቱ በአካውንታቸው ላይ “በቅርቡ ያሰፈሯቸውን መልዕክቶች በደንብ ከመረመረ” በኋላ ነው።አንዳንድ የአሜሪካ ሕግ አውጪዎችና ታዋቂ ሰዎች ትራምፕ ከትዊተር አስከወዲያኛው እንዲታገዱ ለዓመታት ሲወተውቱ ቆይተዋል።የቀድሞዋ ቀዳማዊት እመቤት ሚሼል ኦባማ ሐሙስ ዕለት በትዊተር ገጻቸው ላይ የማኅበራዊ ሚዲያ ተቋማት ዶናልድ ትራምፕን ከመድረኮቻቸው በማስወገድ “በአደገኛ ባሕሪያቸው” እንዲገፉበት ከማድረግ እንዲቆጠቡ ጠይቀው ነበር።ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ረቡዕ ዋሽንግተን ውስጥ የሚገኘውን ካፒቶል ሒልን የወረሩትን ደጋፊዎቻቸውን “አርበኞች” በማለት ካሞገሱ በኋላ ለ12 ሰዓታት ትዊተርን እንዳይጠቀሙ ታግደው ነበር።የአሜሪካ ምክር ቤት አባላት የጆ ባይደንን የምርጫ ውጤት ለማረጋገጥ ተሰብስበው ባሉበት በመቶዎች የሚቆጠሩት የፕሬዝዳንቱ ደጋፊዎች ወደ ምክር ቤቱ ግዙፍ ሕንጻ ጥሰው በመግባት በተፈጠረ ግርግር አንድ ፖሊስን ጨምሮ የአምስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ቢቢሲ አስታውሷል።
1
0605d5d26fe727dff3cf19f096ed0162
a91e2dd934f2fc50f4c47df1dfdca6b9
60 የኢትዮጵያ የታሪክ ምሁራንና ፀሐፊያን የሚሳተፉበት መድረክ መዘጋጀቱን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ ሠራዊት እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ለማስተናገድ የተለያዩ የፌደራል ተቋማትን ያሳተፈ ብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋሙን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡የሠላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሀገሪቱን ወቅታዊ ጉዳዮች አስመልክቶ በተዘጋጀ መድረክ የመከላከያ ሠራዊት እያካሄደ ያለውን ህግን የማስከበር ስራ በመደገፍ ህብረተሰቡ ፍቅርና ክብሩን እየገለጸ ይገኛል ብለዋል፡፡በተለያየ መንገድ ለመከላከያ ሰራዊቱ እየተደረገ ያለውን ድጋፍ በአግባቡ ለማስተናገድ የተለያዩ የፌደራል ተቋማትን ያሳተፈ ብሄራዊ ኮሚቴ ተቋቁሞ ስራ መጀመሩን ሚኒስትሯ መግለጻቸውን ከሠላም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
baa5237fd96804586ea8d9112d7f516f
9cf232ef637dc4b9520f64b4035f5863
ኢትዮጵያ 120 ሜጋ ዋት የነፋስ ኃይል ማመንጫማእከል በአይሻ ልትገነባ ነው
በመተሃራ አካባቢ 100 ሜጋ ዋት የሚያመነጭ የፀኃይ ኃይል ፕሮጀክት በ120 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ወጪ ሊገነባ መሆኑ ተገለጸ ። ኢኔል የተባለ የአፍሪካ የታዳሽ ኃይል ኩባንያ በኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ያላትን እምቅ አቅም ለመጠቀም ዓላማ በማድረግ በመተሓራ አካባቢ 100 ሜጋዋት ለማመንጨት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል ። የኢኔል ግሪን ፓወር ኃላፊ አንቶኒዮ ካሚሴርካ እንደሚናገሩት ኢትዮጵያ በተመጣጣኝ ወጪ ከፍተኛ የታዳሽ ኃይል ማመንጨት የሚቻልበት አገር መሆኗን አስረድተዋል ። ኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይልን በመጠቀም የኤሌክትሪክ ኃይልን በማስፋፋት ህዝብን በረጅም ጊዜ ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ አውጥታ በመንቀሳቀስ ላይ እንደምትገኝ በመሆኗን የኃይል ሽያጭን ማካሄድ ስለሚቻል ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጭ እንደሆነች አንቶኒዮ ገልጸዋል ። ኢኔል ኩባንያ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይልን መስመርን ለመዘርጋት የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ያወጣውን ጨረታ በማሸነፍ በአገሪቱ የሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተግባራት ላይ የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል ። ኢትዮጵያ በአጠቃላይ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንፎርሜሽን ዕቅድ 12ሺህ ያህል ሜጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይልን ከውሃ ፣ ከነፋስ፣ ከጂኦተርማልና የፀኃይ የኃይል ምንጮች በማግኘት አጠቃላይ የአገሪቱን የኤሌክትሪክ ኃይል ፍላጎት ለሟማላት እየተጋች እንደምተገኝ የኢትዮጵያ መንግሥት በተደጋጋሚ በሚያወጣው ሪፖርት አስታውቋል ።በመተሃራ አካባቢ በሚገነባው የፀሃይ ኃይል ማመንጫ ከአዲስ አበባ ከተማ በ200 ኪሎሜትር በምትርቀው በኦሮሚያ ክልል የሚገኝ ሲሆን የፀኃይ ኃይል ማመንጫው እኤአ በ2019 ግንባታው ሲጠናቀቅ በአጠቃላይ በዓመት 280 ጊጋ ዋት ኃይል የማምረት አቅም ይኖረዋል ።ኢትዮጵያ በአጠቃላይ 4ነጥብ 3 ጊጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ከተለያዩ ምንጮች የማመንጨት አቅም እንዳላት ይታወቃል ።
0
a3f60937e43644f5511292f0624ce80f
347958ccf97e86a6664f588067aaa765
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 27 ፓርቲዎችን ሰረዘ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ኢዴፓን በህገ-ወጥ መንገድ ያፈረሰ መሆኑን የፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያውያን ፓርቲ ( ኤዴፓ) ብሔራዊ ምክር ቤት አባላት ትናንት ጋዜጣዊ መግለጫ በፓርቲው በጽህፈት ቤቱ ሠጥቷል፡፡አቶ ልደቱ አያሌውና አቶ አዳነ ታደሰ በሠጡት መግለጫ እንደገለጹት የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አሟሉ ያለንን መስፈርቶች ሁሉ ብናሟላም ፓርቲውን ከፍርድ ቤት ጋር በመሆን ለዶክተር ጫኔ ከበደ እንዲተላለፍ አድርጓል ብለዋል፡፡በዶክተር ጫኔ ከበደ የሚመራው የፓርቲው ቡድን በበኩሉ ፓርቲው በፍርድ ቤትና በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ህጋዊ እውቅና ማግኘቱን በመግለጽ ላይ ይገኛል ፡፡እንደ ዶክተር ጫኔ መገለጻም ፓርቲው ውስጥ ያሉ አመራሮችም ሆነ አባሎች ከፓርቲው ሊወጡ ይችላሉ ነገር ግን ፓርቲው ይቀጥላል ብለዋል፡፡በጉዳዩ ላይ የፓርቲውን የሥራ አስፈጻሚ አባልና የጥናትና ምርምር ኃላፊ የሆኑት አቶ ዋሲሁን ተስፋዬ በበኩላቸው በፓርቲው ደንብና አሠራር መሠረት ማህተምና ቼክ የሚይዘው የፓርቲው ዋና ጸሓፊ ሲሆን በቦርዱና በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ግን እንዲነጠቁ ተደርጓል ብለዋል ።የኢዴፓ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ልደቱ አያሌው ደግሞ ፓርቲው መፍረስ እንኳን ካለበት 25 አባላት ያሉትን የምክር ቤት ጠቅላላ ጉባኤ በመጥራት ምርጫ ቦርድ በተገኘበት መፈጸም እንዳልበት አስረድተዋል ።ብሔራዊ ምርጫ ቦርድም በህገ ወጥ መልኩ በፓርቲው የውስጥ አሠራርና ደንብ ጣልቃ እየገባ መሆኑንም አቶ ልደቱ ጠቁመዋል ።
0
602498386c21a9cf8d7a2884f47babbe
602498386c21a9cf8d7a2884f47babbe
AFCON U17 Qualifiers | Ethiopia will face Uganda in Sunday’s Final
The Ethiopian U17 national team progressed to the final of the CECAFA Zone U-17 AFCON qualifiers tournament after beating Rwanda 4-2 on penalties. The red foxes, as the U17 National side are affectionately known, had to navigate through a tricky semi-final tie with regular playing time ending in a 2-2 draw. Mintesnot Endrias scored both goals for Ethiopia to take his total tally in the competition to 7 goals in 5 games.Ethiopia scored all four of their spot kicks while Rwanda missed two paving the way for the Red Foxes in their quest to win the tournament and qualify to the AFCON U17 competition.In the Second Semi Final Uganda managed to beat hosts Tanzania 3-1 to book their place in Sunday’s final. A win for Tanzania would’ve meant that Ethiopia would qualify to the AFCON U17 competition, but now Temesgen Dana’s troops will have to beat Uganda to ensure progress.The losers of today’s games, Rwanda & Tanzania, will play to win the Bronze Medal on Sunday at National Stadium in Dar es Salaam, Tanzania.
1
67c79c1beef30824adb143a0a63775d1
a83b138b5f6c435ffcf39fad048bae0f
የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማት ከ35ዓመት አገልግሎት በኋላ ሥልጣን ለቀቁ
ምክትል የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚንዳንት ማይክ ፔንስ፤ ወደ ቦጎታ ኮሎምቢያ በማምራት ላይ መሆናቸው ተገለፀ። በዩናይትድ ስቴትስ ዕውቅና ካገኙት ከቬሌዙዌላው ጊዜያዊ ፕሬዚደንት ጁዋን ጉኤዶ ጋር ለመወያየትና፣ ቬኔዙዌላ ውስጥ እየተባባሰ ስለመጣው ቀውስ ለሊማው ቡድን ንግግር ለማድረግ።ምክትል ፕሬዚደንት ፔንስ እና የአካባቢው መሪዎች፣ የቬኔዙዌላው ፕሬዚዳንት ኒኮላስ ማዱሮ ሥልጣን በቶሎ ስለሚለቁበትና ለቬኔዙዌላ ተልከው ብራዚልና ኰሎምቢያ ውስጥ የተከማቹት የሰብዓዊ ዕርዳታዎች በፍጥነት ስለሚላኩበት ሁኔታ እንደሚወያዩ ታውቋል።አንድ የፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር ባለሥልጣን ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል፣ ዩናይትድ ስቴትስ ሙሉውን የኢኮኖሚና የዲፕሎማቲክ ሚዛኗን በቬኔዙዌላ ላይ ለማዋል እንዳቀደች አመልክተዋል።ምክትል ፕሬዚዳንት ፔንስም፣ የሊማ ንግግራቸውን ከማድረጋቸው አስቀድሞ፤ ለቬኔዙዌላ የጊዜያዊ ፕሬዚዳንትነት ዕውቅና ከተሰጣቸው ከጉኤዶእና ከኮሎምቢያው ፕሬዚዳንት ኢቫንዱኪው ጋር ይገናኛሉ ተብሏል።የሊማው ቡድን ስብሰባ የሚካሄደው፣ በሳምንቱ ማብቂያ ላይ ቬሌኔዙዌላ ድንበር ላይ አመፅ ከተካሄደና፣ የማዱሮስ ወታደሮች ለቬኔዙዌላ የተላከ ዕርዳታ እንዳይደርስ ዕገዳ ካደረጉ በኋላ መሆኑ ይታወቃል።
0
2599ac2e95af7fdc544076eef23906af
5fe7fd4c87a59b0dfec6263f05c8213d
ም/ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቡራዩና አሸዋ ሜዳ አካባቢ በሰዎች ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት የ2013 በጀት አመት ተቀዳሚ ጉዳይ እንደሚሆን ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለፁ።በአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ ስር ለሚገኙ ተቋማት ከፍተኛ ባለሙያዎች ለሶሰት ቀናት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል።ስልጠናው ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያየዘ ነው በቀጣይ ጊዜያት ታችኛዉ መዋቅር ድረስ እንደሚቀጥል የከተማዋ ከንቲባ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በተያዘው በጀት ዓመት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያሉ እንከኖችን ማረም ለነገ የማይባል ዋነኛ ተግባር ነዉ ብለዋል።ለነዋሪዎች የሚሰጠው አገልግሎት መጠነኛ መሻሻሎችን እያሳየ ቢሆንም ከዚህ በላይ መስተካከል እንደሚኖርበት አመልክተዋል።ለዚህም በፐብሊክ ሰርቪስ መዋቅር ውስጥ ያሉ ባለሙያዎችና አመራሮች ድርሻቸው የጎላ መሆኑን ነው ያነሱት።ኢንጂነር ታከለ እያንዳንዱ ባለሙያ በቀጣይ አመት “እራሱን በተገልጋዩ ሕብረተሰብ ጫማ ውስጥ ሆኖ በማየት የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀት ይገባል” ብለዋል።እንደ አስተዳደሩ መረጃ በከተማዋ ከ130 ሺህ በላይ የመንግሥት ሠራተኞች ይገኛሉ።ከትምህርት፣ከጤና እና የፀጥታ ተቋማት ውጪ ያሉ 65 ሺህ የሚሆኑ የከተማዋ መንግሥት ሠራተኞች በቀጣይም በተመሳሳይ ቀልጣፋ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያተኮረ ስልጠና እንደሚወስዱም ተገልጿል።
0
f6b37bb21d3e0436178a9a8470eb65f6
5bde4007b0f3b480ac4b725e3e5dea39
ዜና እረፍት | ፌዴራል ረዳት ዳኛ ብርሀኑ ይቱ በድንገተኛ አደጋ ህይወቱ አለፈ
በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በምክር ቤት አባሎች መካከል አንድ አዲስ ትንቅንቅ ተጀምሯል፡፡ ይህም ፕሬዚዳንቱ ከሰባት የእስልምና ተከታይ ሀገሮች ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገቡ ስደተኞችን ያገደውን ሕግ በሻሩት የሲያትሉ ፌዴራል ዳኛ ላይ የሰጡትን ነቀፌታ ዴሞክራቶችና ሪፖብሊካን በጋራ የመቃዎችማቸው ጉዳይ ነው፡፡ ይህም ትንቅንቅ እስከ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ እንደሚደርስ በመግለፅ ነው፡፡የፕሬዚዳንት ትራምፕ እገዳ የሻሩት የሲያትሉ ፌዴራል ዳኛ ጄምስ ሮበርት እገዳው የዩናይትድ ስቴትስ ጥቅም በብዙ መልኩ እንደሚጎዳ ሊጠገን የማይችል ስህተት መሆኑንም አመልክተዋል፡፡የዳኛ ጄምስ ሮበርት ውሳኔ በአንድ በኩል በመላው የአሜሪካ አውሮፕላን ጣቢያዎች ታላቅ ደስታን ሲፈጥር፣ በሌላ በኩል ትራምፕ ደግሞ"አደገኛና በብዙ ሰዎች ወደ ሀገራችን ሊገብ ይችላሉ" በማለት ብስጭታቸውንና ንዴታቸውን በትዊትር መግለፅ ጀመሩ፡፡ የዚህ የ"ዳኛ ተብዬ"ውሳኔ የማይረባ ስለሆነ ውድቅ ይደረጋል ሲሉም መኮነን ቀጠሉ፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
0
447fa93b72e15bd4891902aa7b7afc47
be17fe79ee862d3fec810683483dc3e9
ከትግራይ ክልል ተወላጅ ወጣቶች ጋር በተለያዩ የሀገሪቱ ከፍሎች ውይይት ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ወጣቶች ማህበር ለሁለት ተከታይ ቀናት የሚቆይ ጠቅላላ ጉባኤውን በዛሬው እለት በባሕር ዳር ከተማ ማካሄድ ጀመረ።የአማራ ወጣቶች ማኅበር 5ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ‹‹አንደነት ለአማራ ወጣቶች ውበት፤ ለኢትዮጵያ ድምቀት›› በሚል መሪ ቃል ነው በመካሄድ ላይ የሚገኘው።በውይይቱ ከአማራ ክልል እና ከሁሉም አካባቢ የተወጣጡ ወጣቶች፣ የሌሎች ክልል ወጣት ማህበራት ተወካዩች እና የአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ወጣች ተወካዮችም በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።በውይይት መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳደድ ልዩ አማካሪ አቶ ጎሹ እንዳላማው፥ ከ1960 ዓ.ም ጀምሮ ለነበረው ለውጥ የወጣቶች ንቅናቄ ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል።አሁን ለመጣው ለውጥም የወጣቶች ትግል ከፍተኛ መሆኑን ጠቁመው፤ ይሁን እንጂ ለውጡ አሁንም ፈተናዎች አሉበት፤ የሚፈለገው ለውጥ እንዲመጣ የሀገራችን መፃኢ እድል በወጣቶች እጅ ላይ ነው ብለዋል።የአማራ ክልል ወጣቶች ማህበር ሊቀ መንበር ወጣት አባይነህ መላኩ በበኩሉ፥ የአማራ ወጣቶች ማህበር ከተመሠረተበት 1995ዓ.ም ጀምሮ ከመንግስትና ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር የአባላትንና የሌሎች ወጣቶችን የማህበራዊ ኢኮኖማያዊና ፓለቲካዊ ችግሮች ለመቅረፍ በርካታ ስራዎችን እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ማህበሩ 884 ሺህ ነባር እና 30ሺህ አዲስ አባላት ይዞ እየተንቀሳቀስ እንደሚገኝ አስረድተው፤ ማህበሩ በክልሉ ከማንኛውም የፓለቲካ ጣልቃ ገብነት፣ ከዘር፣ ከሃይማኖትና ፓለቲካ አመለካከት ነፃ መሆኑንም አስታውቋል።የወጣቶች ማህበር በቀጣይ የክልሉን ብሎም የሀገሪቱን አንድነት እና ሠላም ለማጠናከር በትኩርት ከሌሎች የሀገሪቱ ወጣቶች ጋር በመሆን እንደሚሰራ ተገልጿል።በናትናኤል ጥጋቡ
0
e1ec6bce43b861bcda93dc891a4f33e1
007ea2492f196b5416fd3d282ec69b59
መሠረት ደፋር በቦስተን ግማሽ ማራቶን ድል ተቀዳጀች
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለም የግማሽ ማራቶን የነሀስ ሜዳሊያ ተሸለሚዋ ያለምዘርፍ የኋላው የህንድ ዴልሂ ግማሽ ማራቶንን የቦታውን ሰአት በማሻሻል አሸነፈች።ኢትዮጵያዊቷ አትሌት የአለም ምዘርፍ የኃለው በ64:46 1ኛ በመውጣት ስታሸንፍ፣ አባበል የሻነው በ65:21 3ኛ፣ ፀሀይ ገመቹ በ67:16 5ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቀዋል።በሩጫው ኬንያውያን አትሌቶች 2ኛ እና 4ኛ ወጥተዋል።በተመሳሳይ በወንዶች አትሌት አምደወርቅ ዋለልኝ በ58:53 የቦታውን ሰአት ሲያሻሽል፣ አንዱአምላክ በልሁ በ58:54 2ኛ፣ ሙክታር በ59:04 4ኛ እና ተስፋሁን አካልነው በ59:22 6ኛ በመውጣት ውድድሩን ፈፅመዋል።
0
0a5e95949d4fd3a3ba02ab3069a46376
b03d3c9a09306c584b788e9c57a6fa9e
በየዓመቱ የሚከበረው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ለቱሪዝም ኢንዱስትሪው ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ተገለፀ
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 19/2006 (ዋኢማ) – የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ድል የሆነው የግንቦት ሃያ ድል ኢትዮጵያን ወደ አዲስ ምዕራፍ ያሸጋገረ፣ በጥሩ ምዕራፍ ላይ እንዲትጓዝ ያደረገ፣ ልማትን ከዲሞክራሲ ጋር ባልተነጣጠለ መልክ ሁኔታ ያረጋገጠ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ ።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለይ ከዋልታ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንደገለጹት ኢትዮጵያ ወደ ከፍታ ዘመን እንድትመለስ ያደረገ በመሆኑ ባለፉት 23 ዓመታት በአገሪቱ ሰላም፣ ዲሞክራሲና ልማት በመረጋገጡ የሕዝቦች ተሳትፎና ተጠቃሚነት እጅግ እያደረገ መጥቷል ብለዋል።የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ማንነት የተጠበቀባትና ብዝሃነትን መሰረት ያደረገ እኩልነት የሰፈነባት አገር እንዲትሆን በር የከፈተው ግንቦት ሃያ ነው ብለዋል።አቶ ደመቀ አያይዘውም ግንቦት ሃያ የሁሉም በአሁኑ ወቅት በአገራችን ለሚታዩ የህዝብ ተጠቃሚነትና እኩልነት እምብርት በመሆኑ በብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ዘንድ ትልቅ ቦታ ያለው ዕለት ነው ብለዋል።ግንቦት ሃያ ላይ በተገኘው ድል የኢትዮጵያ ህዝቦች ሰላምን ያጣጣሙበትና የፈጣንና የፍትሃዊ ልማት ተጠቃሚ መሆናቸውን አቶ ደመቀ መኮንን ገልጸዋል።ኢትዮጵያ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ነጻነት፣ እኩልነት፣ ተጠቃሚነትና ተሳትፎ የተረጋገጠባት የብዝሃነት ማዕከል መሆኗን አቶ ደመቀ ተናግረዋል።የግንቦት ሃያ ፍሬ በልዩ ልዩ መልክ እየታዩ እንደሆነ የጠቆሙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እየተመዘገበ ያለውን ፈጣን እድገት ለማስቀጠል አሁንም እጅና ጓንት ሆነን መረባረብ ይኖርብናል ብለዋል።የኢትዮጵያን የሕዳሴውን ጉዞ ዳር ለማድረስ የአገሪቱ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ከምንም ጊዜውም መነሳታቸውንና የላቀ ተሳትፎ እያደረጉ መሆናቸውን የገለጹት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለግንቦት ሃያ ድል መስዋዕትነት ለከፈሉ ሁሉም ዜጎች ያላቸውን ክብር ገልጸዋል ።
0
6de304041d23bff4ba502c4a5415fc20
55a1a48928a3388d2a72da3eb1556b16
የቻይና ኑክቴክ ኩባንያ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና አምባሳደር በእስራኤል ዱ ዌይ በሰሜናዊ ቴል አቪቭ በሚገኘው አፓርታማቸው ውስጥ ሞተው መገኘታቸውን አንድ የእስራኤል ባለስልጣን ገለጹ፡፡በአምባሳደሩ አሟሟት ዙሪያ የእስራኤል ፖሊስ ምርመራ መጀመሩን ጠቁመው÷ በአሟሟታቸው ዙሪያ የተገኙት የመጀመሪያዎቹ ግኝቶች ምንም መጥፎ ሁኔታ አለመኖሩን እንደሚያሳዩም ነው ባለስልጣኑ የገለጹት ፡፡አንድ የእስራኤል ፖሊስ ቃል አቀባይ በበኩላቸው÷ በመደበኛ አሰራር ሂደት የፖሊስ አባላት በቦታው ተገኝተው ምርመራ ጀምረዋል ከማለት ውጪ ተጨማሪ መረጃ አለመስጠታቸውም ነው የተነገረው።ስማቸው ያልተጠቀሱ የሕክምና ምንጮችን በመጥቀስ የእስራኤል ቻናል 12 ቴሌቪዥን ጣቢያ አምባሳደር ሚን ዱ በእንቅልፍ ወቅት በተፈጥሯዊ ምክንያቶች ሕይወታቸው ማለፉን ዘግቧልም ነው የተባለው፡፡የ 57 ዓመቱ ሚስተር ዱ በየካቲት ውስጥ በእስራኤል የቻይና አምባሳደር ሆነው የተሾሙ ሲሆን ከዚህ ቀደም የዩክሬን ልዑክ ሆነው ሲያገለግሉ እንደነበርም ነው የተገለጸው፡፡አምባሳደሩ ባለትዳርና ወንድ ልጅ የነበራቸው ቢሆንም ቤተሰባቸው በቅርቡ ወደ እስራኤል ሊጓዙ እንደነበረም ነው የተነገረው ፡፡ምንጭ፡-ቢ.ቢ.ሲየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
cc0ed779f813899428b1ed0aac40d8ff
cc0ed779f813899428b1ed0aac40d8ff
የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለድንበር አጥር ማስገንቢያ 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ፈቀደ
የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሜክሲኮ ድንበር አቅራቢያ ለማስገንባት ላቀዱት የግንብ አጥር 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ፈቀደ።ፕሬዚዳንት ትራምፕ አሜሪካ ከሜክሲኮ በምትዋሰነው ድንበር የስደተኞችን ፍልሰት ለመቆጣጠር በሚል መከላከያ ግንብ የመገንባት እቅድ አላቸው።ለዚህም 6 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ወጪ እንዲደረግላቸው ቢጠይቁም÷ይህ ከኮንግረሱ ተቃውሞ ማስተናገዱን ተከትሎ ተፈጻሚ ሳይሆን ቆይቷል።ጠቅላይ ፍርድ ቤቱም የትራምፕ አስተዳደር ያስፈልገኛል ካለው ገንዘብ ውስጥ 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላሩን ይጠቀም ዘንድ ይሁንታን ሰጥቷል።ፈቃዱን ተከትሎም ትራምፕ በካሊፎርኒያ፣ አሪዞና እና ኒው ሜክሲኮ ግዛቶች ለሚገነባው መከላከያ ግንብ ገንዘቡን መጠቀም ይችላሉ ነው የተባለው።ይሁንና የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፈቃድ ግን ከዴሞክራቶች እና ከበርካታ ግዛቶች ተቃውሞ እንደገጠመው የዘገበው ሬውተርስ ነው፡፡
1
06e5dbde7ea0d6c3f9f755ed8cefe6a5
a188002c010d448be477bd45e685a148
ሁሉንም ኢትዮጵያውያን ያሳተፈ፣ የፌዴራሊዝም ሥርዓትን የሚያጠናክር ሕገ መንግሥታዊ ማሻሻያ እንዲደረግ ተጠየቀ
የኢፌዴሪ ሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል ለስድስት ወር የሚቆይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ።የኢፌድሪ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ፣ ጥቅምት 25/2013 ባደረገው አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ መንግሥት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 93/1/ሀ መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገጉን አስታውቋል።የሚኒስትሮች ምክር ቤት መግለጫ አክሎም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለስድስት ወራት ተፈጻሚ እንደሚሆን አስታውቆ ይህንን አዋጅ የሚያስፈፅም በኢፌድሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሰብሳቢነት የሚመራና አግባብነት ካላቸው አካላት የተወጣጡ አባላት ያሉት ግብረኃይል መቋቋሙን ገልጿል።ግብረኃይሉ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲሆን "የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረሀይል" ተብሎ ይጠራልም ተብሏል።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን መደንገግ ያስፈለገበትን ምክንያት ሲያስረዳም የሀገርን ሰላምና ሕልውና፣ የሕዝብንና የዜጎችን ደህንነት የማረጋገጥ እና ሀገሪቷን ወደ ሁከትና ብጥብጥ የሚወስዱ ማናቸውንም ድርጊቶችን የመከላከል ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነት እንዳለበት ገልጿል።አክሎም በትግራይ ብሔራዊ ክልል ውስጥ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን እንዲሁም የሕዝብን ሰላምና ፀጥታ አደጋ ላይ የሚጥሉ በተለይም የአገርን ሉዐላዊነት የሚገዳደሩ፣ የፌደራል መንግሥት በሕገ መንግሥቱ የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት በክልሉ እንዳይወጣ እና ሀገሪቷን የጦር አውድማ የሚያደርጉ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔዎችን ጭምር በመጣስ በርካታ ሕገ ወጥ ተግባራት እየተፈፀሙ ናቸው ብሏል።ይህን ሁኔታ በመደበኛው የሕግ ማስከበር ሥርዓት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የማይቻልበት ደረጃ ላይ መደረሱን የገለፀው መግለጫው በሕገ መንግሥቱ በተደነገገው መሠረት ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለመጠበቅ ልዩ እርምጃዎችን መውሰድ የሚያስችል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በመደንገግ እና ተግባራዊ በማድረግ ሁኔታውን መቆጣጠር በማስፈለጉ አዋጁ መታወጁን ገልጿል።አዋጁ በመላው የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መስተዳድር ተፈፃሚ የሚደረግ ሲሆን፣ እንደያስፈላጊነቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተፈፃሚ ወይም ቀሪ የሚሆንባቸውን ተጨማሪ አካባቢዎችነ ግብረኃይሉ በሚያወጣው በመመሪያ ይወስናል ተብሏል። አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ በ2/3ኛ ድምፅ መፅደቅ አለበት።
0
6615f0c10538ec06d22b6ceda0e46590
93fa11da0684fcdfabdf5e02e7bd7154
ጠ/ሚ ዐቢይ ከሆሳዕና ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር በኮቪድ-19 እርምጃዎች ላይ ተወያዩ።በመድረኩ የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ እና መንግሥት የሚወስዳቸውን ተጨማሪ ርምጃዎች በተመለከተ ተወያይተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ዛሬ ከሰዓት በኋላም ከሁለተኛው ቡድን የተፎካካሪ የፓለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር ውይይት አካሂደዋል።በውይይቱ ወቅትም የተፎካካሪ የፓለቲካ ፓርቲ መሪዎች የኮቪድ-19 ተጽዕኖ ለመቀነስ እና መንግሥት የሚወስዳቸውን እርምጃዎች ለመደገፍ ስላሳዩት መልካም ፈቃድ አመሰግነዋል።በዚህ ፈታኝ ጊዜ እና በሌሎችም ጊዜያት እንዲህ ያለው የትብብር መንፈስ ለዜጎች የሚጠቅመውን ለማድረግና ኢትዮጵያን ወደ ብልጽግና ጎዳና ለመውሰድ እንደሚያስችል አስታውቀዋል።
0
1e81de155ce662a8bbe38693557c4a29
21df61e072e64ee526418902e7fc73fb
የተማሪዎች ነፃ ዝውውር ውሳኔ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ያለመ ነው – ትምህርት ሚኒስቴር
“ውል ሰጪም ተቀባይም እነማን እንደሆኑ አልታወቁም”፤ ትምህርት ቤቱም ከ14 ዓመታት በኋላም ሥራ አልተጀመረበትም፡፡ለ14 ዓመታት ወደ ሥራ ያልገባው ዋግ ስዩም አድማሱ ወሰን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መፍትሔ እንዲሰጠው ነዋሪዎች ጠየቁ፡፡በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳድር ሰቆጣ ከተማ የሚገኘው ዋግ ስዩም አድማሱ ወሰን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከተገነባ 14 ዓመታት አልፈዋል፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ የተማሪዎች ቅበላ እየጨመረ በመምጣቱ ትምህርት ቤቱ ከ1997 ዓ.ም ጀምሮ ለጊዜያዊ መፍትሔነት ሁለት ባለ 10 ክፍል ቆርቆሮ ቤቶችን አስገንብቶ ነበር፡፡ ይህም በቂ ባለመሆኑ ደረጃውን የጠበቀ ትምህርት ቤት እንዲሠራ ኅብረተሰቡ በ1998 ዓ.ም ገንዘብ ማዋጣቱን የአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት መረጃ ደርሶታል፡፡
0
ab92ead0eedb395babcef5e9e88f28a4
a5dd340934f1fc1fc821ca792e286116
የካቢኔ አባላት በጠ/ሚ ጽ/ቤት በመገኘት ዶ/ር ዐቢይ የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ በመሆናቸው የተሰማቸውን ደስታ ገለጹ
የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማትን ማሸነፋቸውን ተከትሎ ሽልማት አበርክተውላቸዋል፡፡የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር እና የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ስጦታውን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አበርክተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል የሰላም ተሸላሚ በመሆናቸውን አባላቱ መደሰታቸውን የገለፁት አቶ ለማ ፤ ሽልማቱ ለኢትዮጵያ ህዝብ ትግል የተሰጠ እውዕና መሆኑን ገልፀዋል፡፡በተያየዘ ዜና የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል።ማዕከላዊ ኮሚቴው የክልሉ መንግስት የስራ አፈፃፀምን በመገምገም አቅጣጫ እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል፡፡በተጨማሪም በለውጥ ጉዞ ላይ ባጋጠሙ ችግሮች ዙሪያ በመምከር የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከኦሮሚያ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
f9a4d9c6f9ff318d0a91834b1220a9e1
872d767cf239a4f70fdc452199e3438e
በጎ ፈቃደኞች በጥቂት ሰዓታት ስለገነቡት «የኢትዮጵያ-ኮቪድ 19 ማህበረሰብ»
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 26/2012 ዓ.ም (አብመድ) የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ ታከለ ዑማ (ኢንጂነር) ዛሬ በኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ዙሪያ እየተሠሩ ያሉ ጉዳዮችን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባው እንዳስታወቁት በመዲናዋ ስለወረርሽኙ ግንዛቤ ለመፍጠር፣ ድጋፍ ለማሰባሰብና ሌሎችም ተግባራትን ለመከወን ከ30 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተሰማርተዋል፡፡ከግለሰቦችና ከልዩ ልዩ ድርጅቶችና ተቋማት በዓይነትና በጥሬ ገንዘብ ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ መሰብሰቡንም ኢንጂነር ታከለ ዑማ ገልጸዋል፡፡
0
b1aee0f04027d0cdfe67861e9b58cf7e
6daafd6697b08bb2e7af7ecf1bbda754
“ሰራዊቱ በሰፈረባቸዉ ካምፖች የተከፈተበትን የከሃዲዎች ጥቃት በብቃት መክቶ ወደ ማጥቃት እርምጃ ተሸጋግሯል” መከላከያ ሚኒስቴር
የመከላከያ ሠራዊት አባል መሆንን በኅብረተሰቡ ተወዳጅና በወጣቱ ዘንድ ተመራጭ የሥራ ዘርፍ ለማድረግ መሥራት እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ።የመከላከያ ሚኒስቴር በበኩሉ ሠራዊቱን በኅብረተሰቡና በወጣቱ ዘንድ ተወዳጅና ተመራጭ የስራ ዘርፍ ለማድረግ እየተሰራ ካለው የለውጡ አንድ አካል መሆኑን ገልጿል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 17ኛ መደበኛ ስብሰባው የመከላከያ ሚኒስቴርን የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ገምግሟል።የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በዚሁ ጊዜ ባነሱት ሐሳብ መከላከያ ሠራዊቱ ለህገ መንግስቱ የቆመና የሀገር ዳር ድንበርን አስከብሮ ሉዓላዊ አገር የማስረከብ ኃላፊነት እንዳለበት ገልጸዋል።በህገ መንግስቱ የተሠጠውን ተልዕኮ በብቃት በመወጣት በኅብረተሰቡ ዘንድ አመኔታን በመፍጠር ለወጣቱ ትውልድ ተመራጭ የሥራ ዘርፍ መሆን እንደሚገባውም አመላክተዋል።የጦር ኃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ በሠጡት ገለጻም በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ የሚደረገው ለውጥ በወጣቶች ዘንድ ተመራጭ የስራ ዘርፍ እንዲሆን የሚያስችለው ነው ብለዋል።“በአዲሱ አደረጃጀት በዩኒቨርሲቲ ደረጃ የተማሩ ወጣቶች ወደ ሰራዊቱ እንዲገቡ ይፈለጋል” ነው ያሉት ጄነራል ብርሃኑ።ወጣቶች በጥቅም ተደልለው ወይም ተገደው ሳይሆን ወደ ውትድርናው መስክ አፍቅረውት የሚገቡበት ተቋምና የስራ ዘርፍ ማድረግም እየተሰራ ያለው አደረጃጀት አካል መሆኑን ገልጸዋል።መከላከያ ሰራዊቱን የኅብረተሰቡ የመጨረሻው ምሽግና መመኪያ ለማድረግም ኅብረተሰቡ የእኔ ነው የሚል ስሜት እንዲያጎለብት ማድረግም አንዱ ግባችን ነው ብለዋል።የሠራዊቱን መሪዎችና አደረጃጀቱን በማብጠልጠል፣ ስም በማጥፋት፣ ውሸት በመፈብረክ ሰራዊቱ እንዲበተን በዚያውም ኢትዮጵያ እንድትፈርስ የሚታትሩ እንዲሁም የሰራዊቱን ክብር የሚነኩ አካላት ከድርጊታቸው መታቀብ እንዳለባቸውም አሳስበዋል ጄኔራሉ።በመሆኑም መከላከያ ሰራዊቱን እንደ ጠላት የሚያዩ ቡድኖች ከወዲሁ አመለካከታውን ካልገሩ ጠንካራና በወጣቱ ዘንድ ተመራጭ ሰራዊት መገንባት አስቸጋሪ ስለሚሆን ነገሮችን ሰከን ብሎ በማሰብ አመለካከትን መቀየር እንደሚገባም አሳስበዋል።የመከላከያ ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሐመድ በበኩላቸው የተጀመረው ለውጥ ፍሬ አፍርቶ በወጣቶች ዘንድ ተመራጭ ሰራዊት ለመፍጠር መገናኛ ብዙኃን ሊያግዙን ይገባል ብለዋል።የመከላከያ ሰራዊት አባል መሆን የተከበረ፣ ሊኮሩበትና ሊተማመኑበት የሚገባ ዘርፍ መሆኑን በመገናኛ ብዙኃን በአግባቡ መተላለፍ ይገባልም ብለዋል። ( ኢዜአ)
0
7af758e68a2b0e7e96943416e467ae52
091b6dbf0f21794b126f21cd4536c024
ኢትዮጵያ ለሙሉ ጦርነት እየተዘጋጀች መሆኗን ኤርትራ ለተመድ አሳወቀች
“የሶማሊያ ፕሬዝዳንት መሐመድ አብዱላሂ ጉብኝት በሁለቱም አገራት መካከል አዲስ ምዕራፍ ይከፍታል” ሲሉ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ገለጹ ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለይፋዊ ጉብኝት አዲስ አበባ ከገቡት የሶማሊያ ፕሬዝዳንት መሃመድ አብዱላሂ መሃመድ ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ በቤተ መንግስት ትናንት ሲወያዩ የሁለቱ ሃገራት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት እንዲዳብር ኢትዮጵያ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምታደርግ አረጋግጠዋል ።ይህም የኢትዮጵያና የሶማሊያ ዜጎች ይበልጥ ተጠቃሚ የሚያደርግ የኢኮኖሚ ትስስር ለመፍጠር እየሰሩ መሆኑን አመልከተዋል።በዚሁ ውይይትም በሀገራቱ መካከል የኢንቨስትመንት፣ የንግድ፣ የኢቪዬሽን ትብብሮችና የህዝብ ነጻ እንቅስቃሴ እንዲፈጠር ለማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መምክራቸውን ነው የገለጹት ።በምስራቅ አፍሪካ የተከሰተውን ድርቅ ተከትሎ የተፈጠረውን ሰብአዊ ቀውስ ሶማሊያ ካጋጠማት ቀውስ በራሷ መውጣት የምትችልበት ዓቅም ስለሌላት ለጋሽ ሃገራት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ብለዋል ።በሶማሊያ መልካም ፈቃድ እየመሰረተች ላለችው ፌዴራላዊ ስርዓት ኢትዮጵያ ሙያዊ እገዛ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ገልጸዋል ።ኢትዮጵያ በሶማሊያ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስረድተዋል ።ኢትዮጵያ አሸባሪው አልሸባብ ከሶማሊያ ሙሉ በሙሉ ለመደምሰስ የሶማሊያ ብሄራዊ ጦር እንዲጠናከር እንደምትሰራ ገልጸዋል ፡፡ሁለቱ ሀገራት ሽብርተኝነትን በመዋጋት በአካባቢው ሰላም እና መረጋጋት እንዲሰፍን በጋራ የተረባረቡ መሆናቸውን አስታውቀዋል ።ሶማሊያ በእርስ በእርስ ጦርነት ከፍተኛ የኢኮኖሚ ውድመት ያጋጠማት መሆኑን ጠቅሰው ፤ አሁን የሚታየውን ሰላምና መረጋጋት ተጠቅሞ ሀገሪቱን ዳግም መልሶ ለመገንባት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ትብብሩን ሊያጠናከር ይገባል ነው ያሉት።ፕሬዝዳንት መሃመድ አብዱላሂ በበኩላቸው በኢትዮጵያ ለተደረገላቸው አቀባበል አመስግነው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።ውይይታቸው አልሸባብ ከሶማሊያ ሙሉ ለሙሉ በሚወገድበት፣ በድህነት መዋጋት፣ በውጭ ጉዳይ ፖሊሲና በገንዘብ አስተዳደር ስርዓት ላይ ትኩረት ማድረጉንም ነው ያመለከቱት ።አገራቸው በአሁኑ ወቅት ከኢትዮጵያና ኬንያ እንዲሁም ከአሚሶም በቂ ድጋፍ በመኖሩ አልሸባብን እየተዋጋች መሆኑን ጠቅሰው፤ኢትዮጵያ በሶማሊያ ጉዳይ እየከፈለች ያለውን መስዋዕትነት ምስጋና አቅርበዋል ። በቀጣይም ሁለቱ ሀገራት አሸባሪው አልሸባብ እስከ ወዲያኛው እንዲያከትም ለማድረግ የጀመሩትን እንቅስቃሴ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ አረጋግጠዋል ።
0
be1253f5e055df952b0fa6777c477f83
aa805b5e4286e9153a5a9a6b02f5cfce
የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የመጨረሻ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት መምሪያ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ኡርጌ ፍርድ ቤት ቀርበው የተጠየቀባቸው የ12 ቀናት ጊዜ ተፈቀደባቸው፡፡ አቶ ተስፋዬ ፍርድ ቤት የቀረቡት ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የድጋፍ ሠልፍ የወጣው ሕዝብ ላይ ከደረሰው የቦምብ ፍንዳታ ጋር በተገናኘ መሆኑ ታውቋል፡፡
0
f2a025f17e3c9c3fbd56214414b02ddc
3f8079ef92cfdb5f36001c3b0a39bfc4
ምርጫው ከአንድ ዓመት ላልበለጠ ጊዜ መራዘም እንዳለበት ኢዜማ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለሚካደው ሀገራዊ ምርጫ ሁሉም ፓርቲዎች እና ፖለቲከኞች መገናኛ ብዙሃኖችን በእኩልነት እንዲጠቀሙባቸዉ ለማድረግ የአሰራር ደምብ መዘጋጀት እንዳለበት ተገለፀ፡፡ሀገራዊ ምርጫው በተሻለ እና ዴሞክራሲያዊነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከናወን መገናኛ ብዙሃኖች የበለጠ መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተነግሯል፡፡ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኦሮሞ ፌደራላዊ ጎንግረስ (ኦፌኮ) ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና እና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አረጋዊ በርሄ መገናኛ ብዙሃኑ ፓርቲዎቸን ወይም ግለሰቦችን ሳይሆን ሂደቱን ብቻ መሰረት ባደረገ መልኩ ሚዛናዊ መረጃዎችን ለተከታዮቻቸዉ ማድረስ አለባቸዉ ብለዋል።ባለፉት የምርጫ ጊዜያት መገናኛ ብዙሃኖቹ በአብዛኛዉ የመንግስት ልሳን የመሆን አዝማሚያ ታይቶባቸዋል ያሉት ፕሮፌሰር መረራ ይህ አካሄድ በመጪው ምርጫ ሊስተካከል እና ሚዛናዊ መረጃዎችን ለተከታዮቻቸዉ ማድረስ እንዳለባቸዉ ገልጸዋል፡፡ዶክተር አረጋዊ በርሄ በበኩላቸው እስከአሁን ባለዉ እንቅስቃሴ የመንግስትም ሆነ የግል ሚዲያዎች አስፈላጊዉን ሽፋን ሰጥተዉናል ብለዋል፡፡በቀጣይነት ሁሉም ፓርቲዎች እና ፖለቲከኞች በእኩልነት የሚጠቀምባቸዉ ሚዲያዎች እንዲኖሩ የአሰራር ደምብ መዘጋጀት እንዳለበትም ተናግረዋል።በአፈወርቅ አለሙ
0
f4d38a627d8a80f6a8c7ec9f5a16ce61
805491ecd4b2185165cbdb3a2640b673
የኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ በድምቀት እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ ፣መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች ለኮቪድ- 19 ወረርሺኝ ተጋላጭ እንዳይሆኑ በጥንቃቄ ማክበር እንዳለባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አሳሰቡ።ሚኒስትሯ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የኢሬቻ በዓል በመሰባሰብ የሚከበር ማኅበራዊ ግንኙነቶችንና ትስስሮች የሚጠናከሩበት ታላቅ በዓል ነው ብለዋል።ይሁን እንጂ በዓለምና በሃገር አቀፍ ደረጃ በተከሰተው የኮቪድ 19 ወረርሺኝ ምክንያት ይህን በዓል በተለየ መልኩ ማክበር ይገባል ነው ያሉት።በሀገር አቀፍ ደረጃ በወረርሺኙ የሚጠቁ፣ በጽኑ የሚታመሙና ለህልፈተ ህይወት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱንም አንስተዋል።በመሆኑም ኢሬቻ በሚከበርበት ወቅት እነዚህን ሁኔታዎች ከግምት በማስገባት የቫይረሱን ተጋላጭነት መቀነስና በጥንቃቄ ማክበር እንደሚገባ አሳስበዋል።የበዓሉ ታዳሚዎች ርቀትን መጠበቅ እንዲሁም የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን ማድረግ እንደሚኖርባቸውም ገልጸዋል።በአከባበሩ ወቅት እንደ ወትሮው በርካታ ሰዎች መሰባሰብ አይኖርባቸውም ያሉት ሚኒስትሯ ሁሉም በያሉበት ሆነው መርሃ ግብሩን በሚካሄደው የቀጥታ ስርጭት ቢከታተሉ መልካም ነው ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ወቅቱ የወረርሺኝ ነው ያሉት ሚኒስትሯ ኅብረተሰቡም የሚያደርገውን ጥንቃቄ ሊያጠናክር እንደሚገባ አሳስበዋል። ሚኒስትሯ ለመላው የኢሬቻ በዓል ታዳሚዎችና ተሳታፊዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውንም አስተላልፈዋል።
0
8677ded77571c7c55e2e37536ae1ec96
8677ded77571c7c55e2e37536ae1ec96
ለዜጎች ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለመስጠት የግሉ ዘርፍ መጠናከር እንደሚገባው ተገለፀ
አራተኛው የአፍሪካ የጤና ክብካቤ ፌዴሬሽን ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።በጉባኤው መክፈቻ ላይ ሚኒስትር ዴኤታዋ ዶክተር ሊያ ታደሰ እንዳሉት የዜጎችን የጤና አገልግሎት ለማሻሻልና ተደራሽነቱን ለማሳደግ በዘርፉ የተሰማሩ ባለድርሻ አካላቶች ቅንጅት ወሳኝ ነው።በብሄራዊ ደረጃ የተያዘውን የጤናው ዘርፍ ዕቅድ ለማሳካት ከመንግስት የጤና ተቋማት ባለፈ በዘርፉ የተሰማሩ የግል ተቋማት ተሳትፎ እንደሚያስፈልግም ገልፀዋል።አገሪቱ ከሚያስፈልጋት አጠቃላይ የመድሃኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያ ውስጥ 85 በመቶ የሚሆነው ከውጭ እንደሚገባ የጠቆሙት ሚኒስትር ዲኤታዋ ይህንን በአገር ውስጥ ለመተካት በዘርፉ የተሰማሩ ባለሙያዎችና ባለሃብቶች ያስፈልጋሉ ብለዋል።በተለይ በውጭ አገር ድጋፍ በመንግስት ጤና ተቋማት ብቻ በነጻ የሚሰጡ አገልግሎቶችም በግል ዘርፉ እንዲሰጥ መንግስት ፍላጎት ያለው መሆኑን ዶክተር ሊያ አመልክተዋል።በአገሪቱ እየተበራከተ በመጣው ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች መከላከልና ማከም ላይ የግሉ ዘርፍ በስፋት እንዲሳተፍ መንግስት ምቹ ሁኔታን እየፈጠረ ነውም ብለዋል።ጉባኤው በዘርፉ የተሰማሩ የአገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች በስፋት በዘርፉ እንዲሰማሩና በአገሪቱ ያለውን መልካም አጋጣሚ እንዲያዩ ያግዛቸዋል ብለዋል።በኢትዮጵያ የጤና ክብካቤ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ዶክተር ማርቆስ ዘለቀ እንዳሉት ጉባኤው በዘርፉ የተሰማሩ የአፍሪካ አገራት ልምድ የሚለዋወጡበት ነው።በተለይ በመንግስታት በቂ ድጋፍ ያልተሰጠውን የግሉ ዘርፍ ድጋፍ እንዲያገኝ በጋራ የሚመክሩበት መሆኑንም ጠቁመዋል።በኢትዮጵያ በዘርፉ ለሚሰማሩ አካላት የሚደረገው ድጋፍ የተሻለ ቢሆንም አሁንም በመሬት አቅርቦት መንግስት በሚሰጠው ማበረታቻና በሌሎችም ከፍተት እንዳለ ጠቁመዋል።የአፍሪካ የጤና ክብካቤ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ዶክተር አሚር ታከር በበኩላቸው በአፍሪካ በጤናው ዘርፍ የግልና የመንግስት ቅንጅት የሚፈለገው ደረጃ አልደረሰም።ይህ ደግሞ በጤናው ዘርፍ የሚሰጠውን አገልግሎት በሚፈለገው ደረጃ ማድረስ አልተቻለም።በጉባኤ የሚካሄደው የልምድና የእውቀት ልውውጥ ፖሊሲ አውጪዎች ለግሉ ዘርፍ ትኩረት እንዲሰጡ የሚያደርግ ነው ብለዋል።እንደ ኢዜአ ዘገባ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያስተናገደችው አራተኛው የአፍሪካ የጤና ክብካቤ ፌዴሬሽን ጉባኤ ከመስከረም 26 እስከ 28፣ 2011 ዓ.ም ይቆያል።በጉባኤው ከ50 ከተለያዩ የዓለም አገራት የተውጣጡ ከ350 በላይ ሰዎችና ከ9 አገራት የተወከሉ የጤና ሚኒስትሮች እየተካፈሉ ነው።
1
4d06b9940b8c8481384cf44c61e09405
d458b447f57fe01b46b0016768712fde
አሜ መሐመድ በይፋ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ፈረመ
በአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮና (ቻን) ሁለተኛ ዙር ማጣርያ የቡሩንዲ እና ሱዳን አሸናፊን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሐሙስ በአዳማ ከተማ ዝግጅት እንደሚጀምር ታውቋል፡፡በመጀመርያው ማጣርያ ጅቡቲን ከሜዳዋ ውጪ 5-1 ካሸነፈች በኋላ በመልሱ ጨዋታ ጅቡቲ እንደማትጫወት በማሳወቋ በፎርፌ ወደ ተከታዩ ዙር ያለፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ተጫዋቾቻቸውን በነገው እለት አዳማ ላይ በሆቴል እንዲሰባሰቡ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን ከሐሙስ ጀምሮ ደግሞ ልምምድ የሚጀምር ይሆናል፡፡አሰልጣኝ አሸናፊ ለጅቡቲው ጨዋታ ዝግጅት የመረጧቸውን ተጫዋቾች ሙሉ በሙሉ በዚህም ዝግጅት የሚጠቀሙባቸው ሲሆን በጨዋታው ላይ ያልተሰለፉት የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋቾች ጥሪ ተደርጎላቸዋል፡፡ ምንይሉ ወንድሙ ደግሞ በጉዳት ከስብስቡ ውጪ የሆነ ተጫዋች ነው፡፡ኢትዮጵያ በሁለተኛው ዙር የመጀመርያ ጨዋታዋን ከነሀሴ 5-7 በሜዳዋ ስታደርግ ሁለተኛውን ጨዋታ ከሜዳዋ ውጪ ከ15 ቀናት በኋላ የምታደርግ ይሆናል፡፡ የኢትዮጵያ ቀጣይ ተጋጣሚ የሆኑት ሱዳን እና ቡሩንዲ በመጀመርያ ጨዋታቸው ያለ ግብ ሲለያዩ የመልሱ ጨዋታቸውን በሳምንቱ መጨረሻ የሚያደርጉ ይሆናል፡፡የብሔራዊ ቡድኑ ስብስብግብ ጠባቂዎችጀማል ጣሰው (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ሳምሶን አሰፋ (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ለአለም ብርሃኑ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)ተከላካዮችአብዱልከሪም መሃመድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ አስቻለው ታመነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ሳላዲን በርጊቾ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ አንተነህ ተስፋዬ (ድሬዳዋ ከተማ) ፣ ሙጂብ ቃሲም (አዳማ ከተማ) ፣ ተስፋዬ በቀለ (አዳማ ከተማ) ፣ ደስታ ዮሀንስ (ሀዋሳ ከተማ) ፣ አምሳሉ ጥላሁን (ፋሲል ከተማ)አማካዮችናትናኤል ዘለቀ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ በኃይሉ አሰፋ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ምንተስኖት አዳነ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ሽመክት ጉግሳ (ደደቢት) ፣ ሙሉአለም መስፍን (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ጋዲሳ መብራቴ (ቅዱስ ጊዮርጊስ) ፣ ታፈሰ ሰለሞን (ሀዋሳ ከተማ) ፣ ብሩክ ቃልቦሬ (ወልዲያ)አጥቂዎችጌታነህ ከበደ (ደደቢት) ፣ አዲስ ግደይ (ሲዳማ ቡና) ፣ አብዱልራህማን ሙባረክ (ፋሲል ከተማ) ፣ አሜ መሀመድ (ጅማ አባ ቡና) ፣ ሳላዲን ሰኢድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
0
32b239134b4abb42995e7177a315f8a8
b3f966f4f576e5c6b802444200b9b8a9
የእስራኤል የደን ባለሙያዎች በሰሜን ተራሮች ፓርክ ጉዳት የደረሰባቸውን እጽዋት ለመተካት የሚያስችል ጥናት ሊያካሂዱ ነው
አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የበርሃ አንበጣ መንጋን በዘላቂነት መካላከል በሚቻልበት ዙሪያ ለኢትዮጵያ እገዛ የሚያደርጉ የእስራኤል ባለሙያዎች በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል።ባለሙያዎቹ በኢትዮጵያ የበርሃ አንበጣ መንጋ ስርጭትን የመቆጣጠር ስራ ተሳትፎ የሚያደርጉ ናቸው ተብሏል።ለቀጣዩ ሁለት ሳምንት በኢትዮጵያ ቆይታ የሚያደርጉት ባለሙያዎቹ ከ200 በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች የበርሃ አንበጣ መከላከል መንገዶች ዙሪያ ስልጣና ይሰጣሉ ተብሏል።የእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ጋዲ ይቫርከን በኢትዮጵያ በነበራቸው ቆይታ የእስራኤል ባለሙያዎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ መዘገባችን የሚታወስ ነው።ምክትል የደህንነት ሚኒስትሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ የበርሃ አንበጣ መከላከል ስራ ላይ ተጠምደው የሚገኙ ባለሙያዎችን ክህሎት ማሳደግ እንደሚገባ ተናግረዋል።
0
ac10337ec2396e217b41d204ea7058cf
4309d5ee28f3d1e938e9aef6f158a141
‹‹ አዲስ አበባ የመጣነው ጨዋታውን አሸንፈን ለአፍሪካ ዋንጫው ማለፋችንን ለማረጋገጥ ነው ›› ያሲን ብራሂሚ
የ2006 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊው ደደቢት በ2015 የአፍሪካ ኮንፌድሬሽንስ ዋንጫ የመጀመርያ ጨዋታ ከሲሸልሱ ኮት ዲ ኦር ጋር ይጫወታል፡፡ ቅዳሜ ለሚያደርገው ጨዋታም ዛሬ አመሻሽ 11፡00 ላይ ከአዲስ አበባ ተነስቶ በኬንያ በኩል ሐሙስ ወደ ስፍራው እንደሚደርስ ታውቋል፡፡የሲሸልሱ ተጋጣሚ ኮት ዲ ኦር 2,000 ተመልካች የሚይዝ ስታድ አሚቴ የተሰኘ የራሱ ሜዳ ያለው ሲሆን ከዋና ከተማው ቪክቶርያ የ15 ደቂቃ በረራ ርቀት ላይ በምትገኘው ፔርስሊን ደሴት ይገኛል፡፡ስለ ጨዋታው ሶከር ኢትዮጵያ ያነጋገረቻቸው የደደቢት አምበል ብርሃኑ ቦጋለ እና አማካዩ ጋብሬል አህመድ ለጨዋታው እንደተዘጋጁና አሸንፈው እንደሚመለሱ ተናግረዋል፡፡‹‹ የቡድናችን መንፈስ ጥሩ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ የሊግ ጨዋታ እና የአፍሪካ ውድድር የተለያየ በመሆኑ የተለየ ትኩረት ሰጥተን ዝግጅት እያደረግን ነው፡፡ ›› ሲል ብርሃኑ ቦጋለ አስተያየቱን የሰጠ ሲሆን አያይዞም ከጉዳቱ እያገገመ መሆኑንም ተናግሯል፡፡‹‹ ከሀዋሳው ጨዋታ ጉዳት እያገገምኩ ነው፡፡ አሁን ባለው ሁኔታም 80 በመቶ ለጨዋታው ዝግጁ እንደሆንኩ ይሰማኛል ››ጋናዊው አማካይ ጋብሬል አህመድ በበኩሉ ጥሩ ዝግጅት እንዳደረጉና ከሜዳ ውጪ አሸንፈው እንደሚመለሱ ያለውን እምነት ገልጧል፡፡‹‹ ጥሩ አሰልጣኝ አለን፡፡ ደስተኛ ሆነን እየሰራን ነው፡፡ ስለ ተጋጣሚያችን ብዙም ባናውቅም እኔ በግሌ ዩ ቲዩብ ላይ ለመመልከት ሞክሬያለው፡፡ የአጨዋወት ስታይላቸው እና ተጫዋቾቻቸውን ተመልክቻለሁ፡፡ እንደማስበው እዛ አሸንፈን የመምጣት እድል አለን፡፡ ጨዋታውን ጨርሰን እንደምንመለስም እርግጠኛ ነኝ፡፡ አሁን በቡድኑ ውስጥ የወጣቶች እና ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች ስብጥር ጥሩ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ አዲስ ጉልበት ፤ ልምድ እና ክህሎት ከጥሩ አሰልጣኝ ጋር አጣምረን በመያዛችን ጥሩ ጉዞ እናደርጋለን ብለን እናስባለን፡፡ ››በተያያዘ በክረምቱ የዝውውር መስኮት ቡድኑን የተቀላቀለው ያሬድ ዝናቡ ከደረሰበት ጉዳት እያገገመ መሆኑን ተነግሯል፡፡ ‹‹ ከሲቲ ካፑ በኋላ በጉዳት ለረጅም ጊዜ ከሜዳ ርቄያለው፡፡ አሁን ግን በሙሉ ጤንነት ላይ እገኛለው፡፡ ከኮት ዲ ኦር ጋር ለምናደርገው የመልስ ጨዋታ እንደምደርስ ተስፋ አደርጋለሁ ›› ብሏል፡፡ደደቢት ቅዳሜ በእኛ ሰአት አቆጣጠር በ9 ሰአት ጨዋታውን ያደርጋል፡፡
0
cd6388c3d7cfe347d013ecf132b56323
cd6388c3d7cfe347d013ecf132b56323
አቶ ኢሳይያስ ጂራ አዲሱ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ በአፋር ሰመራ ባከናወነው ምርጫ አቶ ኢሳይያስ ጂራ አዲሱ ፕሬዝዳንት ሆነው በአብላጫ ድምፅ ተመርጠዋል። ከምርጫው 144 ድምፆች ከቀረቡት አራት እጩዎች መካከል አቶ ተስፋይ ካሕሳይ 3፣ የቀድሞው ፕሬዝዳንት አቶ ጁነይዲ ባሻ 28፣ የቀድሞው ም/ፕሬዝዳንት አቶ ተካ አስፋው 47 ሲያገኙ አቶ ኢሳይያስ ጂራ 66 ድምፅ በማግኘት ቀዳሚ መሆን ችለዋል። ሆኖም የአስመራጭ ኮሚቴው የምርጫ ውጤቱን ይፋ አድርጎ አቶ ኢሳይያስ ፕሬዝዳንት መሆናቸውን ከገለፀ በኋላ በምርጫ ህጉ ላይ የተቀመጠው የአብላጫ ድምፅ ሳይሆን የ50+1 ህግ ነው በሚል ድጋሚ ምርጫ እንዲካሄድ ተወስኗል።በድጋሚ ምርጫው አቶ ጁነይዲ እና አቶ ተስፋይ ከምርጫው ራሳቸውን ሲያገሉ በአቶ ኢሳይያስ እና አቶ ተካ መካከል በተደረገው ምርጫ አቶ ኢሳይያስ ጂራ 87-58 በማሸነፍ ፕሬዝዳንትነታቸው ተረጋግጧል።በምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ በ1964 የተወለዱት አቶ ኢሳይያስ በባዮሎጂ የመጀመርያ ዲግሪ ያላቸው ሲሆን ባለፉት 22 ዓመታት የሠቃ ወረዳ ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ የሰበታ ስፖርት ቢሮ ኃላፊ፣ የጅማ ከተማ ክለብ ፕሬዝዳንት፣ የሰበታ ከተማ ክለብ ስራ አስኪያጅ እንዲሁም የጅማ ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሆነው ሰርተዋል። ከ2009 ጀምሮ አሁን እስካሉበት ጊዜ ድረስም የጅማ አባጅፋር ስራ አስኪያጅ ሆነው እየሰሩ ቆይተዋል።
1
7ab1a1cc288194683fe21ebfc9d0db67
ca2a9563c4eddfdc361901a1ebee2384
የዓለም ጤና ድርጅት በትምህርት ቤቶች የኮቪድ19 መከላከያ መንገዶች በአግባቡ መተግበራቸውን ለማረጋገጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እንደሚሰራ አስታወቀ
አዲሱ ገረመውአዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ለሕዝብ መረጃ የማይሰጡ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላትን ተጠያቂ ለማድረግ እንደሚሰራ አስታወቀ። በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ዙሪያ ያለማቋረጥ ትክክለኛውን መረጃ ለሕዝብ በማድረስ ከፍተኛ ሚና ለነበራቸው ሦስት ተቋማት እውቅና ሰጠ።የኢትዮጵያ ሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የመረጃ ነፃነት ሕግ ትግበራ የመልካም አፈፃፀምና ድጋፍ እውቅና መድረክ ትናንት ማምሻውን ባካሄደበት ወቅት የተቋሙ ዋና እምባ ጠባቂ ዶክተር እንዳለ ኃይሌ፤ መረጃን የሚሰጡ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላት እንዳሉ ሁሉ መረጃን በትክክል ለመገናኛ ብዙኃን ጭምር የማይሰጡ አካላት መኖራቸውን ገልጸዋል። ለኅብረተሰቡም ሆነ ለመገናኛ ብዙኃን መረጃን የማይሰጡ አካላትን ተጠያቂ የማድረግ ሥራ እየተሰራ መሆኑንም አመልክተዋል።መረጃ የማይሰጡ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላትን ተጠያቂ የሚያደርግ ሕግ ባለመኖሩ በመረጃ ተደራሽነት በኩል ክፍተት መፈጠሩን ያመለከቱት ዶክተር እንዳለ፣ ለመገናኛ ብዙኃን መረጃ ባለመስጠታቸው ግፊትና ተጽእኖ በመፍጠር የተጀመረው የማጋለጥ ሥራ በየሦስት ወሩ ተከናውኖ ለሕዝብ ይፋ ይሆናል ብለዋል። መረጃን በአግባቡ በመስጠት የተሻለ አፈጻጸም ለሚኖራቸው አካላትም እውቅና በመስጠት መረጃ የመስጠት ባህልን ለማጎልበት እንደሚሰራ አስታውቀዋል።የሕዝብ ተወካዮች ምክትል አፈጉባዔ ወይዘሮ ሽታዬ ምናለ በበኩላቸው፤ በአገሪቱ ያለው የመረጃ ነፃነት በሚጠበቀው ደረጃ ውጤት ያስመዘገበ ባለመሆኑ ከሚወጡ መረጃዎች ይልቅ የሚደበቁ መረጃዎች እንደሚበዙ ጠቁመዋል። መረጃ ሁለንተናዊ አቅምን የሚፈጥር በመሆኑ ሕዝብ የሚፈልገውን መረጃ በተጨባጭ በማድረስ ማሻሻል እንደሚገባ ገልጸው፣ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላት ለዜጎች መረጃ የመስጠት ግዴታ እንዳለባቸው አመልክተዋል። ተቋሙ በዕለቱ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ዙሪያ ያለማቋረጥ ትክክለኛውን መረጃ ለሕዝብ በማድረስ ከፍተኛ ሚና ለነበራቸው የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትና ለተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት እውቅና ሰጥቷል። እውቅና የተሰጣቸው ሦስቱ ተቋማት በሽታውን ከመከላከል አንጻር፣ ዜጎች ማድረግ ስላለባቸው ጥንቃቄና ልዩ ልዩ መመሪያዎችንና መረጃዎችን ለኅብረተሰቡ በጊዜ በማድረስ ረገድ፤ እንዲሁም ቴክኒካዊ ድጋፎችን በማድረግ ከፍተኛ ሚና እንደነበራቸው ዶክተር እንዳለ ገልጸዋል። ሌሎች ተቋማትም ይህንን በጎ ተግባር እንደ ምሳሌ በመውሰድ ኃላፊነታቸውን መወጣት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።አዲስ ዘመን ጥር 14/2013
0
863df0edb056bccf71df8dadf38e4324
863df0edb056bccf71df8dadf38e4324
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 2-1 ፋሲል ከተማ
ሶዶ ላይ ወላይታ ድቻ የሊጉ መሪ ፋሲል ከተማን አስተናግዶ በወላይታ ድቻ 2-1 አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች አስተየያተቸውን ሰጥተውናል።“ተቀይረው የገቡት ተጫዋቾች ጨዋታውን ሙሉ በሙሉ ቀይረውልኛል” አሸናፊ በቀለ (ወላይታ ድቻ)ስለጨዋታውአጀማመራችን በጣም ጥሩ ነበር። ያሰብነው በመጀመሪያ አስራ አምስት ደቂቃ ግብ ማግባት ነበር አግብተናል። ፋሲል በዚህ ዓመት ጥሩ ከሚባሉት ቡድኖች መካከል አንዱ ነው። እኛ ላይ ያገቡብን ግብ የተጫዋቾቼን በራስ መተማመን አበላሽቶብኛል። በመጀመሪያው አጋማሽ ሰላሳ ደቂቃዎች ጥሩ አልነበርንም። ያንን ስህተት በሁለተኛው ግማሽ አርመን ተቀይረው የገቡት ልጆች ጨዋታውን ሙሉ በሙሉ ቀይረውልኛል።የተከላካዮች ጉልህ ስህተትየሚስተካከሉ ነገሮች አሉ። የኛ ቡድን መጀመሪያም ብዙ ነጥብ የጣለው ከተከላካይ ስህተት የተነሳ ነው። ከደጉ ደበበ ጋር ለማጣመር ሁለት ሶስት ተጫዋቾችን ነው እያቀያየርኩ እየተጠቀምኩ ያለውት። ይህ ጊዜ የሚፈልግ ነገር ነው። አሁን በዘዴ ያሉትን ጠጋግነህ መጫወት ነው። ለዛም ነው በአምስት ተከላካዮች ስጫወት የነበረው።ረጃጅም ኳሶችን ስለመምረጣቸውየፋሲል አጨዋወት በኳስ ንክኪ የተመሰረተ ነው። ረጃጅም ኳሶችን ለመጫወት ያሰብነውም የአማካይ ክፍላቸውን ለመቁረጥ ነው።“ውጤቱ ላይ ነው እንጂ ያተኮርነው ለተመልካች ጥሩ እግር ኳስ አላሳየንም” ውበቱ አባተ (ፋሲል ከተማ)ስለጨዋታው ጨዋታው ለተመልካች ብዙም ያስደሰተ አልመሰለኝም። እነሱ ካሉበት ቦታ አንፃር እና እኛም መሪነታችን ለማስቀጠል በሁለታችንም በኩል ውጥረት ነበር። ውጤቱ ላይ ነው እንጂ ያተኮርነው ለተመልካች ጥሩ እግር ኳስ አላሳየንም። ጎሎቹ የገቡበት መንገድ ለኛ ብዙም ደሰ የሚል አይደለም። ዞሮ ዞሮ በሜዳቸው እንደመጫወታቸው ጥሩ ነበሩ አሸንፈዋል።የተከላካዮች ስህተትበሊጉ ዝቅተኛ ግብ ካስተናገዱ ክለቦች ተርታ የኛ ቡድን አለ። እዚህ ሜዳ ላይ ስህተት ባይሰሩ ይገርመኝ ነበር። ምክንያቱም ሜዳው አመቺ አይደለም። ጥሩ ነገሩ ሁል ግዜ እዚህ ሜዳ አይደለም የምንጫወተው። ስለዚህ ለወደፊቱ እንደዚህ አይነት ስህተቶች ይኖራሉ ብዬ አላስብም። አንድ ከሜዳ ጋር የማይያያዝ አለመናበብ ችግር ነበር። እሱም ያጋጥማል። ጠንካራ የመከላከል መስመር ስላለን አንሰጋም።
1
681baebf2f3fadd85d3d46004521a05c
3b3f73bbe42559754709ca49682f76a9
አሜሪካና ቻይና በኮሪያ ጉዳይ
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 07/2012 ዓ.ም (አብመድ) ቻይና የኮሮና ወረርሽኝን የመከላከል ሥራውን ለማገዝ የሕክምና ባለሙያዎችን ወደ አፍሪካ ልትልክ ነው፡፡ ቻይና በዘርፉ ያላትን ልምድ ሐኪሞቿ እንዲያካፍሉ ወደ ኢትዮጵያና ቡርኪናፋሶ ልትልክ እንደሆነ ሲ ጂ ቲ ኤን አስነብቧል፡፡የሕክምና ባለሙያዎች በሀገራቱ ተቋማት ልምዳቸውን ያካፍላሉ፤ ወረርሽኙን በመካለከል ዙሪያም የማማከር አግልግሎት ይሰጣሉ ሲሉ የቻይና የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ዦ ሊጂያ መናገራቸው ተዘግቧል፡፡ቻይና ከአፍሪካ ጋር መልካም ወንድማማችነትን እንደምትፈልግና ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ ሀገራትን እንደምትደግፍ የገለጹት ቃል አቀባዩ ወረርሽኙን ለመከላከል አጋር ሆና እንደምትሠራ አስታውቀዋል፡፡በአብርሃም በዕውቀት
0
fa41c869dcc9911450ebfda491555f8e
6c7c869652d1e55ea38de4077ec8056d
የአማራ ክልል አደጋ መከላከል ምግብ ዋስትና ቅድመ ማስጠንቀቂያ
ባሕር ዳር፡ መስከረም 07/2013ዓ.ም (አብመድ) የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር በበኩሉ ለተፈናቃዮች አስቸኳይ ድጋፍ ለማድረስ እየሠራ መሆኑን አስታውቋል፡፡ጣና ሐይቅ ሞልቶ በመፍሰሱ በደቡብ ጎንደር ዞን ደራ፣ ሊቦ ከምከም እና ፎገራ ወረዳዎች 8 ሺህ 613 ቤቶች በውኃ ተጥለቅልቀዋል፡፡ በ8 ሺህ 213 ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ ሰብልም በተለያየ ደረጃ ጉዳት ደርሶበታል፡፡ 1 ሺህ 483 ሄክታር የከብቶች የግጦሽ መሬትም በውኃ ተውጧል፡፡ የዞኑ አደጋ መከላከል ምግብ ዋስትናና ልዩ ደጋፍ ሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ተጠሪ ጽሕፈት ቤት እንዳስታወቀው በችግሩ የተፈናቀሉ 2 ሺህ 526 ሰዎች በመጠለያ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ቀያቸውን ለቅቀው በመጠለያ ውስጥ የሚገኙ የፎገራ ወረዳ ነዋሪዎች ተገቢው ድጋፍ እንዲደረግላቸው ጠይቀዋል፡፡ አስተያዬታቸውን ለአብመድ የሰጡ የዋገጠራ ቀበሌ ነዋሪዎች የከፋ ችግር ሳይደርስ አካባቢያቸውን ለቅቀው እንዲወጡ መንግሥት ግንዛቤ በመፍጠሩ አመሥግነዋል፡፡ ይሁን እንጂ ንብረታቸውን ጥለው በመውጣታቸው የቁሳቁስ እና የምገግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተናግረዋል፡፡ በተለይ ከፍተኛ የእንስሳት መኖ ችግር ስለገጠማቸው መንግሥት ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርግላቸው ነው የጠየቁት፡፡የደቡብ ጎንደር ዞን አደጋ መከላከል ምግብ ዋስትና እና ልዩ ደጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ተጠሪ ጽሕፈት ቤት በበኩሉ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ነገር ግን ወረዳዎች ፈጣን መረጃ የመስጠት ክፍተት ስላለባቸው የሚደረገው ድጋፍ በሚፈለገው ደረጃ እንዳልሆነ ገልጿል፡፡
0
e8895826d623599484b5b6d8cebf5ceb
7ea564e8f6e92393c56ec2478c855303
በሀገር ክህደት ወንጀል በቁጥጥር ስር በዋሉት ምርመራ እያካሄደባቸው መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለአንድ ዓመት የኤሌክትሪክ ሀይል ስርቆት ሲፈጽም የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ።የሀይል ስርቆቱን ሲፈፀም የቆየው ግለሰብ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ሜክሲኮ አካባቢ በሚገኘው ዮቴክ ኮንስትራክሽን ህንጻ አካባቢ መሆኑ ተገልጿል ።በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ማስተባበሪያ ሀላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ስለሺ ሸንቁጤ ÷ ተጠርጣሪው ግለሰብ በእንጀራ ንግድ ላይ የተሰማራ መሆኑን ገልጸዋል።ግለሰቡ ከኤሌክትሪክ አገልግሎት ደንብ እና አሰራር ውጪ የኤሌክትሪክ ሃይል ከቀጥታ መስመር በመቀጠል ለ365 ቀናት ያለአግባብ ሲጠቀም መቆየቱንም ተናግረዋል።የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የቁጥጥር ሰራተኞ ወደቦታው ሄደው ባደረጉት ማጣራት ግለሰቡ በገንዘብ ሲተመን 55 ሺህ 668 ብር በድርጅቱ ላይ ጉዳት ማድረሱን እና ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት መሆኑን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሸን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
df9f01730b6f92937b5f5f52ac6a4673
55a7aa57d820eb433fc8232dc7cbee7d
በጨለንቆ ከተማ በእሳት አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 10 ፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ትናንት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ህይዎት አለፈ።አደጋው ከሰሜን ወሎ ዞን ላልይበላ ከተማ ወደ ግሸን ደብረከርቤ ይጓዝ የነበረ አውቶብስ ጥልቅ ገደል በመግባቱ የተከሰተ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ ኮማንደር ነፃነት አበራ እንደገለጹት፥ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪው በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ 23 ቀበሌ ልዩ ስሙ አጥቢያ በተባለ ቦታ ላይ ወደ ኋላ ተንሸራቶ ነው አደጋው የደረሰው።በደረሰው አደጋም የ10 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፥ በ14 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል።በአደጋው ጉዳት ያልደረሰባቸው መንገደኞች መኖራቸውን የተናገሩት ኮማንደር ነፃነት፥ ጉዳዩን በዝርዝር የሚያጣራ ቡድን ወደ ቦታው ማምራቱን ጠቁመዋል።የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ዜጎች ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ተወስደው ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑም ተገልጿል።በሰላም አሰፋ
0
40f3533c9f22938cfeffe6daee6668cf
081c8bfbe458426bbf08445c2c798f1d
ለሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይልና ለሚሊሻ አባላት የሚደረገው የደም ልገሳ ቀጥሏል፡፡
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር መቆም ለራስ ክብር እንደመቆም ሊቆጠር እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ።“ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል መሪ ቃል የሁለት ደቂቃ መርሃ ግብር በጋምቤላ ክልል ተካሄዷል።የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በዚሁ ወቅት፥ ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በመከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረሰው ጥቃት መላው የጋምቤላ ህዝብን ያስቆጣ ነው ብለዋል።በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ድርጊቱን እንደሚያወግዙ በተለያዩ መድረኮች ሲገልፁ መቆየታቸውን ጠቅሰው በትናንትናው ዕለትም ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የደም መለገስ መርሃ ግብር መጀመሩን አስታውሰዋል።የህወሓት ጁንታ ለህግ እስከሚቀርብ ድረስ ለመከላከያ ሀይሉ የሚደረገው ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል መናገራቸውን ከጋምቤላ ክልል ፕሬስ ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
353bb022757c1a629b16d3cc32a1ca64
353bb022757c1a629b16d3cc32a1ca64
አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን መራሄተ መንግስት የውጭና ደህንነት ፖሊሲ አማካሪ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን መራሄተ መንግስት የውጭና ደህንነት ፖሊሲ አማካሪ ዶክተር ጃን ሄከር ጋር ተወያዩ።በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራው የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ልኡክ ጀርመን በርሊን ይገኛል።በቆይታቸውም ከጀርመን መራሄተ መንግስት የውጭና ደህንነት ፖሊሲ አማካሪ ዶክተር ጃን ሄከር ጋር ተወያይተዋል።በውይይቱ ወቅትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው ገለፃ አድርገዋል።በዋናነት በትግራይ ክልል የተጀመረውን ህግ የማስከበር ዘመቻ አስመልክቶ የመንግሥትን አቋም ግልፅ አድርገዋል።መንግሥት በሀገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ዙሪያ የጀመረው ህግ የማስከበር እርምጃ ወንጀለኞችን ለህግ የማቅረብ ዓላማ እንዳለው አብራርተዋል።በህግ ማስከበር ሂደት ለዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ድጋፍ ሰጪ አካላት ለአገልግሎት ምቹ እና ነፃ መንቀሳቀሻ ኮሪደር መመቻቸቱን ገልፀዋል።የተጀመረው ህግ የማስከበር ዘመቻ በፍጥነት እንደሚጠናቀቅ ለአማካሪው ማረጋገጣቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
1
0b55241e2d1528cf5d901e5694579359
9359e74055873116ec3449868ed5bf88
ሴካፋ U-20 | አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ስለዛሬው ድል…
ከቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት ቡድን የተገኘው ሉክ ፓውሊን በውሰት ወደ ደቡብ ፖሊስ ለማምራት አምርቷል፡፡ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር የቅድመ ውድድር ዝግጅትን ሲያደርግ የቆየው ተስፈኛው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች በቅዱስ ጊዮርጊስ ከ17 እና ከ20 ዓመት በታች ቡድኖች ተጫወተ ሲሆን ባለፈው የውድድር ዘመን ወደ ዋናው ቡድን ያደገ ቢሆንም ተሳትፎ ሳያደርግ ቀርቷል። ዘንድሮ በከፍተኛ ሊግ መወዳደሩ ዕርግጥ የሆነው ደቡብ ፖሊስም አሰልጣኝ ተመስገን ዳና ለክለቡ የቀረበው የውሰት ጥያቄ ተቀባይነትን በማግኘቱ ቢጫ ለባሾቹን ተቀላቅሏል፡፡
0
ee329310e09aebdaa3ab599677d4cee5
1c8b38af8c5453b15ea94b6b9084b32d
በኮንጎ የረድዔት ሰራተኞች ተገደሉ
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 29/2005 (ዋኢማ) – በደሴ ሸዋበር መስጊድ የሃይማኖት መምህር የነበሩትና አክራሪነትን በመዋጋት የሚታወቁት ሼህ ኑር ኢማም ባልታወቁ ሰዎች ተገደሉ፡፡የክልሉ አስተዳደር የፀጥታ ሃላፊ አቶ ደሴ አሰሜ ለኢሬቴድ እንደገለፁት ሼህ ኑር ኢማም የተገደሉት ሰኔ 27/2005 ከሚያስተምሩበት መስጊድ ወደ ቤታቸው ሲመለሱ በተተኮሱባቸው ጥይቶች ነው፡፡ድርጊቱን ተከትሎ አምስት ተጠርጣሪዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን በጉዳዩ ላይ የሚደረገው ማጣራትም ቀጥሏል፡፡በሃይማኖት ሽፋን የሚደረግ ፀረ ሰላም እንቅስቃሴና አክራሪነትን በመቃወም የሚታወቁት ሼህ ኑር ኢማም የ6 ልጆች አባት ነበሩ፡፡
0
4b2c4697d1cc4994220e98e1f6b96b11
4c705c8ef0637b3b49bdcdca711480bd
በሰሜን ወሎ ዞን 11.12 ሚሊየን ችግኞች እየተተከሉ መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በዘንድሮ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ። የደቡብ ክልል የአካባቢ ጥበቃ፣ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ቁጥጥር ባለስልጣን እንደገለፀው፥ የዚህ ዓመት አገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ቀን በቀጣዩ ሳምንት ግንቦት 28 ደቡብ ክልል ሀዋሳ ይጀመራል። የባለስልጣኑ ምክትል ዳይሬክተር አቶ ግዛቴ ግጄ እንዳሉት የተፈጥሮ አካባቢ ብክለትና ጉዳት ጉዳይ የማይመለከተው ስለሌለ እና የችግሩ ባለቤትም ማህበረሰቡ በመሆኑ መፍትሄውን ቆም ብሎ ሊያስብ ይገባል። እንደ ክልልም 1 ነጥብ 5 ቢሊየን የሚሆኑ ችግኞችን የመትከያ ቦታዎች የተዘጋጁ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፥ እስከ አሁን ባለው ሂደትም በክልሉ 50 ሚሊየን ችግኞች ተተክለዋል። በባለፈው አመት ከተተከሉት ችግኞች ውስጥም 84 በመቶ ያህሉ መጽደቃቸው ነው የተነገረው ። በሌላ በኩል የአለም አካባቢ ቀን ሀገር አቀፍ ፕሮግራም በዚህ አመት በአለም አቀፍ ደረጃ ለ47ኛ በሀገራችን ደግሞ “አካባቢን መጠበቅ የብዝሃ ህይወት ሀብትን መጠበቅ ነው” በሚል መሪ ቃል ለ27ኛ ጊዜ በደቡብ ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች ታስቦ እንደሚውልም ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
0
a36310ae60f472414b376faf6d4c53d0
e10fe2c9c3efd45ed8d35264d7c028ef
ኮትዲቯርን የሚገጥመው የዋሊያዎቹ 11 ተሰላፊዎች ታውቀዋል
በቻን 2020 ማጣርያ ሩዋንዳን 10:00 ላይ በትግራይ ስታዲየም የሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰላለፍ ይፋ ተደርጓል።አሰላለፉ ይህንን ይመስላል፡-ምንተስኖት አሎደስታ ደሙ – አስቻለው ታመነ – ያሬድ ባዬ – አህመድ ረሺድአማኑኤል ዮሐንስ – ሀይደር ሸረፋ – ከነዓን ማርክነህአማኑኤል ገ/ሚካኤል – ፍቃዱ ዓለሙ – መስፈን ታፈሰ
0
3e3b095171a055ba2ee7763150beb052
05f017028f7066e16fdc89c9159e15e6
Kidus Giorgis Appoint Carlos Vaz Pinto
Coach Dereje led his charges to a deserved one all draw against reigning champions Kidus Giorgis on week 12 premier league encounter. The coach expressed he would leave his post as Aba Bunna coach citing external factors hindering him from doing his job. Jimma Aba Bunna and Dereje parted ways amicably. The club started off their debut league season on the wrong foot.The club started recruitment of a new coach last week as Soccer Ethiopia learned. Aba Bunna has selected Gebremedhin to succeed Dereje. Geberemedhin was unemployed after his stay with the Ethiopian national team elapse in early October. Known as prolific striker in his playing days, Gebermedhin coached Trans Ethiopia, Ethiopian Nigd Bank, Ethiopia Bunna, Ethiopia Medhin, Dedebit and Mekelakeya. He led Mekelakeya to an Ethiopian Cup glory twice.The new head coach is said to start his job on Tuesday afternoon. His immediate task will be getting better results in Jimma. Jimma Aba Bunna hosts Woldia SC in the week 13 premier league tie at Jimma Stadium.
0
7c7ad31e684c59fb41dc22c6d1f33153
7624430b3a0c47c37142a41b88fd620c
አቶ ኢሳያስ ጅራ የሴካፋ ምክትል ፕሬዚዳንትነት ሆነው ተመረጡ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለዓባይ ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንትነት የታጩትን የአቶ በለጠ ዳኘውን ሹመት ማፅደቁ ተገለጸ፡፡ከባንኩ የተገኘው መረጃ እንደሚያስረዳው፣ የአቶ በለጠ ሹመት የፀደቀው የዓባይ የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥያቄው ባቀረበ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ነው፡፡ ሹመቱ የፀደቀላቸው አዲሱ የዓባይ ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ወደ ባንኩ ከመምጣታቸው ቀደም ብሎ፣ የቡና ኢንተርናሽናል ባንክ የቅርንጫፍ ማስተባበሪያ መምርያ ዳይሬክተር በመሆን ለስድስት ዓመታት ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡በባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ 25 ዓመታት ማገልገላቸው የተገለጸው አቶ በለጠ፣ ኢንዱትሪውን የተቀላቀሉት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመቀጠር ነው፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሥር ዓመት የሠሩ ሲሆን፣ በኃላፊነት ደረጃም የባንኩ የቅርንጫፍ መመርያ ሥራ አስኪያጅ ሆነው ያገለግሉ እንደነበር የተገኘው መረጃ ያስረዳል፡፡ በአቢሲኒያ ባንክ ውስጥም በተመሳሳይ የኃላፊነት መደብ የቅርንጫፎች መምርያ ኃላፊና የቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ በመሆን ሲያገለግሉ እንደነበር ታውቋል፡፡አቶ በለጠ በኢኮኖሚክስ የመጀመርያ ዲግሪ፣ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ሁለተኛ ዲግሪ አላቸው፡፡በምክትል ፕሬዚዳንትነት የተሾሙበት ዓባይ ባንክ ከ3,300 በላይ ባለአክሲዮኖች ሲኖሩት፣ ከ90 በላይ ቅርንጫፎች አሉት፡፡
0
f74cc22af53bb8cbe211ec935001942a
bc7ea927919b8991b215ddada77858c0
ማህበሩ ከ1 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ወጣቶችን በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ላይ አሰማርቷል
ጂቱጂ አይቲ አክሲዮን ማህበር የፋይበር ኢንተርኔት አገልግሎትና የስልክ የጽሁፍ መልዕክት በግል እንዲሸጥ ከኢትዮ ቴሌኮም ፈቃድ አገኘ።የስልክ ጥሪ ፣ የጽሁፍ መልዕክት፣ የኢንተርኔትና ሌሎች የቴሌኮም አገልግሎት በብቸኝነት ሲያቀርብ የቆየው ኢትዮ- ቴሌኮም የፋይበር ኢንተርኔት አገልግሎት በግል ለሽያጭ እንዲቀርብ ፈቃድ ሰጥቷል።የጂቱጂ አይቲ አክሲዮን ማህበርና ኢትዮ ቴሌኮም በጋራ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል። የማህበሩ ስራ አስኪያጅ አቶ ብሩክ ሞገስ እንዳሉት፤ ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ የፋይበር ኢንተርኔት አገልግሎት በመስጠት ዜጎች የተሻለ የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲያገኙ ያስችላል።ኢትዮ ቴሌኮም ከሚሰጠው የ2ጂ ፣ 3ጂ እና 4ጂ የኢንተርኔት አገልግሎት አንጻር ፈጣን የሆነ አገልግሎት በመስጠት ለደንበኞች እንደሚያቀርብ ተናግረዋል።አክሲዮን ማህበሩ ለቢዝነስ ተቋማት ከአምስት እስከ ሃያ በመቶ እንዲሁም ለግል ደንበኞች ከአስር እስከ ሃምሳ በመቶ ቅናሽ በማድረግ አገልግሎቱን እንደሚያቀርብ ጠቁመዋል።በተለያየ ምክንያት የኢንተርኔት አገልግሎት ሲቋረጥ ማህበሩ የሚሰጠው አገልግሎት ሊቋረጥ እንደሚችልም አቶ ብሩክ አስረድተዋል።የኢትዮ- ቴሌኮም የኢንዳይሬክት ፓርትነር ማናጀር አቶ ሙሴ ደስታ በበኩላቸው ለማህበሩ የተሰጠው ፈቃድ በአገሪቱ ያለውን ውስን የገመድ ኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር ለማሳደግ የሚረዳ እንደሆነ ገልጸዋል።ማህበሩ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር መስራቱ የዜጎችን የኢንተርኔት አገልግሎት አማራጭ የሚያሰፋ እንደሆነ ገልጸዋል።የአገሪቱን የኢንተርኔት አቅምና ፍላጎት ከውጭ መግዛት የሚችለው የኢትዮ- ቴሌኮም ብቻ መሆኑንም አስረድተዋል።ይሁን እንጂ ማህበሩ የኢንተርኔትና የስልክ የጽሁፍ መልዕክት ማስተላለፊያ ሳጥኖችን በተለያዩ አካባቢዎች መስራት እንደሚችል ጠቁመዋል።በአገሪቱ ከ16 ነጥብ 8 ሚሊዮን በላይ አጠቃላይ የኢንተርኔት አገልግሎት ደንበኞች ቢኖሩም የገመድ ኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚዎች ግን ውስን መሆናቸውን አስረድተዋል።
0
68a75eb54e4fde1213d43b717d07d629
68a75eb54e4fde1213d43b717d07d629
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመላ ሀገሪቱ ለተፈናቀሉ ዜጎች 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ።የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ባጫ ጊና ዛሬ በሰጡት መግለጫ፥ ባንኩ ከብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ያገኘውን ከየክልሎቹ የተፈናቀሉ ዜጎችን ቁጥር መሰረት በማድረግ ለተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች የገንዘብ ድጋፉ ክፍፍል መካሄዱን አስታውቀዋል።በዚህም መሰረት ለሶማሌ ክልል 35 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር፣ ለኦሮሚያ ክልል 33 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር፣ ለደቡብ ክልል 18 ሚሊየን ብር፣ ለአማራ ክልል 4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር፣ ለትግራይ ክልል 3 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር፣ ለቤኒሻንጉልጉሙዝ ክልል 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር፣ ለጋምቤላ ክልል 454 ሺህ ብር፣ ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር 387 ሺህ ብር እና ለሀረሬ ክልል 62 ሺህ ብር ነው ድጋፍ ያደረገው። (ኤፍቢሲ)
1
263bbef2924c431c2946f9a1f4abc677
d983c01e176ce8b94ffd76ec3be19840
ዜና እረፍት |የቀድሞው የሻሸመኔ ከተማ አሰልጣኝ በድንገተኛ የመኪና አደጋ ህይወታቸው አለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካዊው የቅርጫት ኳስ ተጫዋች ኮቢ ብሪያንት ከልጁ ጂያና ጋር በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወቱ አለፈ።ካሊፎርኒያ ካላባሳስ ከተማ በተከሰተው የሄሊኮፕተር አደጋ ኮቢ ብሪያንት እና ልጁን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል።የ41 ዓመቱ ኮቢ ብሪያንት በግል ሄሊኮፕተር እየተጓዘ በነበረበት ወቅት ሄሊኮፕተሩ ተከስክሶ መቃጠሉን ፖሊስ አስታውቋል።በደረሰው አደጋ በህይዎት የተረፈ ሰው እንደሌለም ተጠቁሟል።የአምስት ጊዜ የአሜሪካ ቅርጫት ኳስ ማህበር ሻምፒዮኑ ብሪያንት ለሎስአንጀለስ ሌከርስ ሲጫወት የነበረ ሲሆን በቅርጫት ኳስ ገናና ስም ካላቸው ተጫዋቾች መካከል ይመደባል።የሃገራት መሪዎች፣ ታዋቂ ሰዎች፣ ስፖርተኞችን ጨምሮ አድናቂዎቹ በብሪያንት ድንገተኛ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን እየገለፁ ይገኛል።የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ክርስቲያኖ ሮናልዶ እና ከአፍሪካ መሪዎች የላይቤሪያው ፕሬዚዳንት ጆርጅ ዊሃ ሀዘናቸውን ገልጸዋል።በመላው አሜሪካ በተደረጉ የቅርጫት ኳስ ጨዋታዎች ላይ ብሪያንትን በማሳብ የህሊና ፀሎት ተደርጓል።
0
bdf0ea921b50cc6e144a0d647a21486e
bdf0ea921b50cc6e144a0d647a21486e
በአንድነት የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ ለመገንባት በዓላማ፣ በሐሳብና በትጋት እንነሣ-ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 18፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአንድነት የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ ለመገንባት በዓላማ፣ በሐሳብና በትጋት እንነሣ ሲሉ ጥሪ አቀረቡ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ እንዳስታወቁት÷ ኢትዮጵያውያን ብልጽግና ይመጥናቸዋል፣ ይገባቸዋልም ሲሉ ገልጸዋል።ሰዎች እንደመሆናችን ያለፍንበትን የታሪክ ውጣ ውረድ በቀላሉ እንረሳለን÷ የአካባቢያችንን፣ የአኗኗራችንን፣ የከተሞቻችንንና እና የሀገራችንን ሁኔታ እኛ ከዚህ የተሻለ አይገባንም፣ ቅብጠት ነው፣ ለድኻ ይሄ መች አነሰው ብለን እንቀጥላለን፣ ኢትዮጵያውያን ግን ብልጽግና ይመጥናቸዋል፣ ይገባቸዋልም ነው ያሉት።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የእኔ አስተዳደርም ለዚህ መሳካት በቁርጠኝነት ይሠራል ብለዋል፡፡በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት፣ በቤተ መንግሥቱ ቅጽር ግቢና በአዲስ አበባ እየተለወጡ ያሉ ነገሮች ለራስ ከፍ ያለ ቦታ እንድንሰጥ የሚያስችሉ በመሆናቸው መቀጠል አለባቸው ሲሉ ገልጸዋል።ከጥቂት ዓመታት በፊት በእነዚህ በሮች ያለፉ ኢትዮጵያውያን በግቢው ሕይወት ለመዝራት የተሠራውን የፈጠራ ችሎታ እና ጉልበት ሳያደንቁ አያልፉም፥ በአንድነት የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ ለመገንባት በዓላማ፣ በሐሳብና በትጋት እንነሣ ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
1
56d72a4577dca5317572217cc1fe4905
aa10c6ab1e7c551fd277a04425e3990c
ለሶማሌ ክልል አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች ብድር የሚውል ብር ተዘጋጀ
የዓለም ባንክ በአንድ ሳምንት ውስጥ የ645 ሚሊዮን ዶላር ብድር ለኢትዮጵያ ለመስጠት ተስማማ፡፡ ባንኩ ብድሩ በዳይሬክተሮች ቦርድ መጋቢት 22 ቀን 2009 ዓ.ም. መፅደቁን አሳውቋል፡፡ብድሩ በሦስት ምዕራፍ ተከፋፍሎ የሚሰጥ ሲሆን፣ ከዚህም ውስጥ ትልቁን ድርሻ የሚይዘው የ445 ሚሊዮን ዶላር ብድር የአገሪቱን የውኃ አቅርቦትና የንፅህና አገልግሎትን ለማሻሻል ይውላል ተብሏል፡፡ በዚህም ብድር 3.38 ሚሊዮን የሚጠጉ ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተግባራዊ ይሆናል ተብሏል፡፡ፕሮጀክቱ አዲስ አበባን ጨምሮ በ22 የኢትዮጵያ ሁለተኛ ከተሞች ተግባራዊ ይሆናል፡፡ አገሪቱ ውስጥ ካሉ ከተሞች ውስጥ አዲስ አበባ ብቻ የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮች እንዷላት ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ ነገር ግን ከአጠቃላይ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች አሥር በመቶ የሚሆኑት ብቻ ናቸው በእነዚህ መስመሮች ተጠቃሚ መሆን የቻሉት፡፡ሁለተኛው ባንኩ ያፀደቀው 150 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ብድር ደግሞ የአገሪቱን የሎጂስቲክ ሴክተር ለማሻሻል ይውላል፡፡ ብድሩ የሞጆ ደረቅ ወደብን የአገሪቱ የሎጂስቲክስ ማዕከል ለማድረግ ለሚካሄዱ ግንባታዎች የሚውል ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አውታሮች ግንባታና በሎጂስቲክስ ዘርፍ ለአቅም ግንባታ ሥራዎችም ይውላል ተብሏል፡፡ባንኩ በሚሰጠው ብድር የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ የሞጆ ደረቅ ወደብን ከ60 ሔክታር መሬት ይዞታ ወደ 140 ሔክታር ለማስፋፋት አቅዷል፡፡ሦስተኛው ባንኩ ያፀደቀው ወደ 50 ሚሊዮን ዶላር የሚሆነው ብድር ደግሞ የአገሪቱን ኢንዱስትሪዎች ተፎካካሪነት ለማሳደግ ይውላል፡፡ በዋናነት የአገሪቷን የብሔራዊ ልኬቶች፣ የጥራትና ዋስትና አገልግሎቶችን፣ እንዲሁም የጥራት ማረጋገጥ ሥራዎችን ለማሻሻል ይውላል፡፡ይህም ኢንዱስትሪዎች በውጭ ገበያ ላይ የሚኖራቸውን ተፎካካሪነት ለማሳደግ ይረዳል ተብሏል፡፡ በዚህም ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶች የዓለም አቀፍ ገበያን የጥራት ደረጃ በማሟላት እንዲቀርቡና ተቀባይነትን እንዲያተርፉ እንደሚያግዝ ተገልጿል፡፡
0
bdeec074fb4dbb3ae5abcd94d2317bb9
9b9cd1b1b3708b6decdd2fb4268a2c28
ባሕር ዳር - የ “መፈንቅለ-መንግሥት ሙከራ”
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 16/2012 ዓ.ም (አብመድ) በዕቃ ጫኝ ከባድ ተሽከርካሪ ኮንቴይነር ውስጥ ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ድንበር በመጓዝ ላይ ከነበሩ 78 ኢትዮጵያውያን ውስጥ 64 በአየር እጥረት ምክንያት ታፍነው መሞታቸውንና 14 በሕይወት መትረፋቸውን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አረጋግጧል።ሁሉም ተጓዞች ሕጋዊ የጉዞ ሰነድ ያልነበራቸው መሆኑንና ማንነታቸውን በተመለከተ በሕይወት ከተረፉት ኢትዮጵያውያን ማረጋጋጥ መቻሉን ሚኒስቴሩ አመልክቷል።አደጋው የደረሰበት ቴቴ በመባል የሚታወቀው አካባቢ ከተለያዩ አገሮች በሕገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች በመደለል ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመጓዝ ሙከራ የሚያደርጉ ሰዎች የሚገኙበት የታወቀ መተላለፊያ ቦታ መሆኑንም አስታውቋል።በሕይወት የተረፉት 14 ኢትዮጵውያን በአሁኑ ጊዜ ደቡብ አፍሪካ በሚገኘው የኢፌዴሪ ኤምባሲ፣ በሞዛምቢክ መንግሥት፣ ሞዛምቢክ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት ጽሕፈት ቤት እና ሞዛምቢክ በሚገኙ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አባላት በኩል ዕርዳታ እና ድጋፍ አየተደረገላቸው እንደሆነም ነው የተነገረው፡፡ አስፈላጊው የጉዞ ሰነድ ከተመቻቸላቸው በኋላ በቅርቡ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ እንደሚደረግም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው፡፡ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በዜጎች ላይ በደረሰው አሰቃቂ አደጋ ጥልቅ ሐዘን እንደተሰማው ገልጾ ለሟቾች ቤተሰቦች እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ተመኝቷል።የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅትም ለሟቾች ቤተሰቦች እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ተመኝቷል።
0
c962da2a8ca9c38452baba4931d337b6
c962da2a8ca9c38452baba4931d337b6
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ልዕለ ኃያል ሀገር ትሆናለች – ፎሬይን አፌርስ መጽሄት
ኢትዮጵያ በቅርብ ጊዜ ውስጥ የአህጉሪቱ ልዕለ ኃያል ሀገር ትሆናለች አለ ፎሬይን አፌርስ መጽሄት።ከ90 አመታት በላይ በአለም አቀፍ ጉዳዮች እና በአሜሪካ ፖሊሲ ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገው ፎሬይን አፌርስ መጽሄት ሰሞኑን ኢትዮጵያን የተመለከተ ዘገባ ይዞት በወጣው ጽሁፍ ኢትዮጵያ ቀጣዩዋ የአፍሪካ ሀያል ሀገር ብሏታል።በአንድ ወቅት የአሰቃቂ ጦርነት ታሪክ የነበራት ኢትዮጵያ ዛሬ የአዲስ ታሪክ ባለቤት ስለመሆኗ ያነሳል መጽሄቱ በድረ ገጹ ባወጣው ዘገባው።ከአስር አመታት በላይ ተከታታይና ከፍተኛ የኢኮኖሚ እድገት በማምጣት ላይ ትገኛለችም ነው ያለው ፎሬይን አፌርስ በድረ ገጹ።ነዳጅ ሳይኖራት ይህንን ያህል እድገት ማስመዝገብ የቻለች የደቡብ እስያ ሀገራትን የኢኮኖሚ እድገት ታሪክ የደገመች ብቸኛዋ አፍሪካዊት ሲልም ገልጿታል።ድሃ ተኮር የሆነው የኢኮኖሚ ልማቷም ሚሊየኖችን ከድህነት፣ ከረሃብና ከጤና ችግር ያላቀቀ ስለመሆኑም ጽፏል።በአጭር ጊዜ ውስጥ የህዝብ ቁጥሯ ከ40 ሚሊየን አድጎ ወደ 100 ሚሊየን እየተጠጋ ቢመጣምየሚሊየሙን የልማት ግቦች ከማሳካት አላገዳትም ያለው ዘገባው፥ በተለይ የህጻናትን ሞት በመቀነስ፣ የኤች አይ ቪ /ኤድስ አና ወባን በመከላከል ረገድም አመርቂ ውጤት ማስመዝገቧን ጠቅሷል።የዜጎችን የነብስ ወከፍ ገቢን በማሳደግ እና በትምህርት ላይም የተሳካላት ሀገር መሆኗን ነው የገለጸው።በዚህ የስኬት ጉዞዋ ውስጥ የአመራሩ ሚና ከፍ ያሉ እንደሆነም አንስቷል።ለዚህም የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ የነበራቸውን ሚና ያብራራው ፎሬይን አፌርስ፥ ከእርሳቸው ህልፈት በኃላም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝም ኢትዮጵያን ታላቅ ሀገር የማድረግ ጀምሩን በሚገባ እያስቀጠሉ ስለመሆኑም ጽፏል።ኢትዮጵያ በጸረ ሽብር እንቅስቃሴ ጠንካራ ስራ በመስራት ራሷን ከጥቃት እየጠበቀች ነው ያለው ዘገባው፥ ሀገሪቱ በጎረቤት ሀገራት የሚፈጠሩ ችግሮች እንዲፈቱ እያደረገች ያለውን ጥረትም አወድሷል።ቀጣዩ ዘመንም ለኢትዮጵያ ብሩህ ተስፋ የፈነጠቀ ሰለመሆኑም ነው በሃሪ ቬርሆቨን የሰፈረው የፎሬይን አፌርስ ድረ ገጽ ትንታኔ።
1
0b1b297028498b65c6ce7401daa1dbb6
fcefe03a758c875dfc3e4d6a9899cf18
ሞሮኮ በ3.7 ቢሊዮን ዶላር የማዳበሪያ ፋብሪካ በድሬዳዋ ልትገነባ ነው
ኢትዮጵያ 49 ሚሊየን ዶላር በጀት የተያዘለት ረዥም ድልድይ ልትገነባ መሆኗን ፌስ ቱ ፌስ አፍሪካ በድረገፁ አስነበበ፡፡ግንባታውም በቻይናው ሲሲሲሲ ኮንስትራክሽን ኩባንያ የሚከናወን ሲሆን ኩባንያው የድልድዩን ግንባታና ዲዛይን በሚመለከት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የስምምነት ፊርማ ማስቀመጣቸውን ዘገባው አስፍሯል፡፡በባህርዳር አካባቢ በአባይ ወንዝ ላይ የሚገነባው ድልድይ በ3 ዓመታት ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ ዕቅድ ተይዞለታል፡፡በአባይ ወንዝ ላይ የሚገነባው ድልድይ 21 ነጥብ 5 ሜትር ስፋትና ሶስት መስመሮችን የሚይዝ ሲሆን ይህም የብስክሌት፣ የመኪና መስተላለፊያና የእግረኛ መንገድን የሚያካትት እንደሆነ በዘገባው ሰፍሯል፡፡የፕሮጀክቱ ወጪ ደግሞ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ስለመሆኑም በዘገባው ተጠቅሷል፡፡የባህርዳሩ አባይ ድልድይ ከተጠናቀቀ በኋላ በኢትዮጵያ እረዥሙ ድልድይ እንደሚሆን የታወቀ ሲሆን ጥቅምት ወር 2006 ለትራፊክ ክፍት የሆነውን 319 ሜትር ርዝመት ያለውን የባሽሎ ወንዝ ድልድይ በርዝመት እንደሚበልጥ ዘገባው አመልክቷል፡፡የቻናው ኮንስትራክሽን ኩባንያ ሲሲሲሲ በሃገሪቱ የሚገነቡ የተለያዩ ሜጋ ፕሮጀክቶችን የሚያከናውን ሲሆን በዚህም የኮምቦልቻን ኢንዱስትሪ ፓርክ፣ በሃገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የአዲስ-አዳማ ፈጣን መንገድ፣ ቦሌ አካባቢ የሚገኘውን የአፍሪካ ጎዳና መንገድ፣ የመኢሶ-ጅቡቲ ባቡር መንገድ ብሎም በአዲስ አበባ የቦሌ አለም አቀፍ አየር መንገድ ማስፋፊያ ግንባታዎችን እያከናወነ የሚገኝ ተላቅ ተቋም መሆኑን ዘገባው አመላክቷል፡፡በአሁኑ ጊዜም ቢሆን ኩባንያው አራት በሂደት ላይ ያሉ ታላላቅ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክችን እያከናውነ ሲሆን ከናዛ ውስጥ የሃዋሳን አየር መንገድን ከጥቁር ውሃ/ቢሻን ጉራቻ/ የሚያገናኝ መንገድግንባታ፣ ከጅግጅግጋ ገለሽ ያለ መንገድ ግንባታን፣ ከጨረርቲ ሃገር መኮር መንገድ ግናባታና አርሲ ነገሌ ሃዋሳ መንግድ ግንባታን እያከናወነ የሚገኝ ፕሮጀክት መሆኑን ዘገባው አስታውሷል ፡፡
0
94f887a79b9fe91dee91d2931b31973b
6c9523593cc941f25e71dd3debec4a68
"ነፃነትና ፍትህ ያለ መስዋትነት አይገኝም" አዴኃን
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 13/2006 (ዋኢማ) – ሰንደቅ ዓላማችን ተከብሮና ተጠብቆ እንዲቆይ በጀመርነው የልማትና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሁሉም ዜጋ እጅ ለእጅ ተያይዞ ሲረባረብና በተሰማራበት የሥራ መስክ ውጤታማ መሆን ሲችሉ እንደሆነ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አስታወቁ፡፡በዛሬው ዕለት “ሰንደቅ ዓላማችን የብዙኃነታችን፣የአንድነታችንና የህዳሴያችን መገለጫ ነው!’’ በሚል መሪ ቃል ለ6ኛ ጊዜ በተከበረው የሰንደቅ አላማ ቀን ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ እንዳሉት ለሰንደቅ ዓላማችን ክብር ሁላችንም ዘብ መቆም አለብን ብለዋል፡፡በአገራችን ተንሰራፍቶ የነበረውን የጸረ-ዴሞክራሲያዊ ስርዓት በማስወገድ ብሔራዊ አርማችን የብዙሃነት መገለጫ ሆኖ አስተማማኝ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለመገንባት የተካሄደው ትግል በህዳሴ ጉዟችን ትልቅ ቦታይይዛል ብለዋል፡፡በዓሉ በከፍተኛ መስዋትነት የሀገሪቱን ነፃነትና የሰንደቅ ዓላማችንን ክብር ጠብቀው ያቆዩልልን ቀደምት ወላጆቻንን የምንዘክርበት ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአሁን ጊዜ በልማትና በዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ስራዎች ላይ ከፍተኛ እመርታ እየታየ ነው ብለዋል፡፡ በመላው አገሪቱ ፈጣን የኢኮኖሚና የልማት እድገት እየተመዘገበ ቢሆንም በአሁኑ ሰዓት ድብቅ የፖለቲካ አጀንዳ ያለቸው አክራሪዎች በሐይማኖት ሽፋን ልማትን ለማደናቀፍና በኢትዮጵያ ለረጅም ዘመናት የቆየውን የማቻቻልና የመከባበር ባህል ለመሸርሸር እየተፍጨረጨሩ ይገኛሉ ብለዋል፡፡በመሆኑም የአክራሪነት ተግባር የመቻቻልና የመከባበር ባህላችንን የሚንድ በመሆኑና በአዲሲቷ ኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ክብር ላይ የተቃጣውን የአክራሪነት አደጋ ለመመከት የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረውን ሊቀጥሉም እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ አሳስበዋል፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አባዱላ ገመዳ በበኩላቸው ወጣቱ ትውልድ በኢትዮጵ የተፈጠረውን ምቹ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በመጠቀም የተጀመረው የጸረ-ድህነት ትግል ከግብ ለማድረስ በቁርጠኝነት ሊረባረብ ይገባል ብለዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ስጦታው በበኩላቸው እንዳሉት በዓሉ አገራችን የጀመረችውን የልማት ዕቅድ ከዳር ለማድረስ ዳግም ቃል የምንገባበት ሊሆን እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ ዛሬ በአዲስ አበባ እስቴድየም በደማቅ ሥነ-ሥርዓት በተካሄደው በዓል ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ዲፕሎማቶች ፣ ሚኒስትሮችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።
0
4f108d8f4d89c5ae8353824b41d50ae0
1044d48dc685f21e4e1f9bf84872ba8e
በደቡብ ክልል 143 ሺህ ሄክታር መሬት የበቆሎ ሰብል በኩታ ገጠም የአስተራረስ ዘዴ እየለማ ነው
በተለያዩ በልግ አብቃይ ክልሎች 2 ሚሊየን ሄክታር በሰብል መሸፈኑን የእርሻ እና የተፈጥሮ ሀብት ልማት ሚኒስትር ገለጸ ፡፡የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዓለማዮህ ብርሃኑ ለዋልታ እንዳስታወቁት፤በደቡብ ፣በኦሮሚያ ፣በአማራና በትግራይ ክልሎች በልግ አብቃይ በሆኑ አከባቢዎች ላይ ከ2 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት ታርሶ በገብስ፣ጥራጥሬና በሌሎችም ሰብሎች ተሸፍኗል ፡፡ከነዚሁም ውስጥ የደቡብ ክልል የበልግ አብቃይ አከባቢዎች ብቻ የሀገሪቱን እስከ 60 በመቶ እንደሚሸፍን ገልጸዋል ፡፡ባለፈው ዓመት በነዚህ አከባቢዎች ላይ በነበረው የአየር ለውጥ መዛባት ሳቢያ የሚፈለገው ምርት ሊገኝ እንዳልቻለ ጠቅሰው፤ አሁን ግን የበልግ ዝናቡ ለአከባቢው አርሶ አደር ትልቅ እፎይታን የሚያጎናጽፍ መሆኑን አስረድተዋል ፡፡በበልግ አብቃይ ክልሎቹ ከተሸፈነው ሰብል 93 ሚሊየን ሄክታር ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ አቶ ዓለማዮህ ገልጸዋል ፡፡ይህም የመስኖ ምርት ሳይጨምር አሁን ከተመረተው ሰብል ተዳምሮ የሀገሪቱን የሰብል ምርት መጠን ወደ 400 ሚሊየን ኩንታል በላይ ከፍ እንደሚያደርገው ይታመናል ፡፡
0
9fec982665bed926dd1eb7a2a3410065
347958ccf97e86a6664f588067aaa765
“መደበኛ ምርጫ አይሆንም” - ምርጫ ቦርድ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ኢዴፓን በህገ-ወጥ መንገድ ያፈረሰ መሆኑን የፓርቲው ብሔራዊ ምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያውያን ፓርቲ ( ኤዴፓ) ብሔራዊ ምክር ቤት አባላት ትናንት ጋዜጣዊ መግለጫ በፓርቲው በጽህፈት ቤቱ ሠጥቷል፡፡አቶ ልደቱ አያሌውና አቶ አዳነ ታደሰ በሠጡት መግለጫ እንደገለጹት የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አሟሉ ያለንን መስፈርቶች ሁሉ ብናሟላም ፓርቲውን ከፍርድ ቤት ጋር በመሆን ለዶክተር ጫኔ ከበደ እንዲተላለፍ አድርጓል ብለዋል፡፡በዶክተር ጫኔ ከበደ የሚመራው የፓርቲው ቡድን በበኩሉ ፓርቲው በፍርድ ቤትና በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ህጋዊ እውቅና ማግኘቱን በመግለጽ ላይ ይገኛል ፡፡እንደ ዶክተር ጫኔ መገለጻም ፓርቲው ውስጥ ያሉ አመራሮችም ሆነ አባሎች ከፓርቲው ሊወጡ ይችላሉ ነገር ግን ፓርቲው ይቀጥላል ብለዋል፡፡በጉዳዩ ላይ የፓርቲውን የሥራ አስፈጻሚ አባልና የጥናትና ምርምር ኃላፊ የሆኑት አቶ ዋሲሁን ተስፋዬ በበኩላቸው በፓርቲው ደንብና አሠራር መሠረት ማህተምና ቼክ የሚይዘው የፓርቲው ዋና ጸሓፊ ሲሆን በቦርዱና በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ግን እንዲነጠቁ ተደርጓል ብለዋል ።የኢዴፓ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ልደቱ አያሌው ደግሞ ፓርቲው መፍረስ እንኳን ካለበት 25 አባላት ያሉትን የምክር ቤት ጠቅላላ ጉባኤ በመጥራት ምርጫ ቦርድ በተገኘበት መፈጸም እንዳልበት አስረድተዋል ።ብሔራዊ ምርጫ ቦርድም በህገ ወጥ መልኩ በፓርቲው የውስጥ አሠራርና ደንብ ጣልቃ እየገባ መሆኑንም አቶ ልደቱ ጠቁመዋል ።
0
48c927223d82de054a167fe968a0527e
d794e1b5ee6d01b0df5f3b82e5d83c7c
የዓለም የጤና ድርጅት የኮንጎ ኢቦላ ወረርሽኝን በተመለከተ ሪፖርት አወጣ
የዓለም የጤና ድርጅት በየመን በሁቲዎች ቁጥጥር ሥር ባለው ዋና የሀገሪቱ አካባቢ እንቅስቃሴዎቹን አቋረጠ፤ የሁቲዎቹ አማጺ ቡድን ዋና ከተማዋ ሰንአ እንዲሁም የወደብ ከተማዋ ሁዲይዳን ጨምሮ በሚቆጣጠሯቸው አካባቢዎች በኮሮናቫይረስ ተይዘዋል ተብለው ስለሚጠረጠሩ ሰዎች ብዛት በተሻለ ግልጽ እንዲሆን ግፊት ለማድረግ መሆኑን አስታውቋል።የየመን መንግሥት በሚቆጣጠራቸው አካባቢዎች በኮቪድ-19 የተጠቁት ሃምሳ አንድ የሞቱት ደግሞ ስምንት እንደሆኑ ይናገራሉ፤ የዓለም የጤና ድርጅት ግን ሁቲዎቹ በዋናዋ ከተማዋ ሰንአ ብቻ ሳይሆን፣ የቫይረሱ ስርጭት ይዞታን በተመለከተ የደበቁት መረጃ አለ ብሎ ይጠረጥራል።
0
029a51f35d1b0b4584e75376b5d9f84c
f76f1a18e1dbf15296e0e322ce1ef511
በመዲናዋ ቦታዎችን አጥረው ንብረታቸውን በተሠጣቸው የጊዜ ገደብ ባላነሱት ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው
ተቋሙ ባካሄድው የማጣራት ሂደት ዋናውን የትምህርት ማስረጃ በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ ለማቅረብ ያልቻሉ ተጨማሪ አራት ሠራተኞችንም በቅርቡ ከሥራ እንደሚያሰናበት አስታውቋል።የዩኒቨርሲቲው የሥነ ምግባር መከታተልና ፀረ-ሙስና ጽህፈት ቤት እንደገለጸው፥ በደረሰው ጥቆማ መሰረት የሠራተኞችን የትምህርት ማስረጃዎች ለማጣራት ጥረት አድርጓል። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ያየህራድ አጥናፉ፥ የ216 አስተዳደር ሠራተኞችን የትምህርት ማስረጃ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ወደሚገኙ የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ማዕከላት በመላክ ትክክለኛነቱን የማጣራት ሥራ መሰራቱን ተናግረዋል፡፡በተደረገው ማጣራትም 20 ሠራተኞች ሃሰተኛ የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ አቅርበው፥ በዩኒቨርሲቲው እንደተቀጠሩ መረጋገጡን ኃላፊው አስረድተዋል፡፡ዋናውን የትምህርት ማስረጃቸውን እንዲያቀርቡ ከተጠየቁ ሠራተኞች መካከል ሌሎች አራት ሠራተኞች ማስረጃቸውን ማቅረብ ባለመቻላቸው፥ ከሥራና ከደመወዝ እንዲታገዱ መደረጉን ለኢዜአ ገልጸዋል።በአሁኑ ወቅት የትምህርት ማስረጃቸውን እንዲያቀርቡ የተሰጣቸው የጊዜ ገደብ በመጠናቀቁም ተቋሙ ከሥራ እንደሚያሰናብታቸው ነው አቶ ያየህራድ የጠቆሙት፡፡ዩኒቨርሲቲው ሃሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ባቀረቡ ሠራተኞች ላይ እርምጃ የወሰደው በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 515/99 አንቀጽ 82 መሰረት ነው፡፡ባለፈው ዓመት ጉቦ ተቀብለው የሠራተኛ ቅጥር ሲፈፀሙ የነበሩ ሁለት የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች፥ ጉዳያቸው በክልሉ ፀረ-ሙስና ኮሚሽን መያዙንም አስታውሰዋል።ዩኒቨርሲቲው በሌሎችም ጉዳዮች ላይ እያደረገ ያለውን የማጣራት ሥራ ሲያጠናቅቅ፥ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ኃላፊው ገልጸዋል -(ኤፍ ቢ ሲ) ፡፡
0
85a77777ea7dbbac561daeba978507ec
c166a6c8d92f834c24242150d6df87c9
የሻምበል አበበ ቢቂላ የሮም ኦሎምፒክ 60ኛ ዓመት የማራቶን ድል መታሰቢያ በሸራተን አዲስ እየተካሄደ ነው
ቅዳሜ ግንቦት 13 ቀን 2008ፋሲል ከተማ 6-0 ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን (ጎንደር) እሁድ ግንቦት 14 ቀን 2008አአ ፖሊስ 1-0 ባህርዳር ከተማ (አበበ ቢቂላ)ወልዋሎ አ/ዩ 1-1 መቐለ ከተማ (አዲግራት)ኢት. መድን 1-0 አውስኮድ (መድን ሜዳ)ቡራዩ ከተማ 0-1 ወልድያ (ቡራዩ)ሰበታ ከተማ 1-0 አክሱም ከተማ (ሰበታ)ሱሉልታ ከተማ 3-1 ወሎ ኮምቦልቻ (ሱሉልታ)ምድብለቅዳሜ ግንቦት 13 ቀን 2008አአ ዩኒቨርሲቲ 2-2 ሻሸመኔ ከተማ (አበበ ቢቂላ)ጂንካ ከተማ 5-1 ነቀምት ከተማ (ጂንካ) እሁድ ግንቦት 14 ቀን 2008ነገሌ ቦረና 0-1 አርሲ ነገሌ (ነገሌ ቦረና)ሀላባ ከተማ 1-0 ወራቤ ከተማ (ሀላባ)ፌዴራል ፖሊስ 2-1 ጅማ ከተማ (አበበ ቢቂላ)ለሌላ ጊዜ የተላለፉ ጨዋታዎችሙገር ሲሚንቶ ከ ኢትዮጵያ ውሃ ስራባቱ ከተማ ከ አዲስ አበባ ከተማጅማ አባ ቡና ከ ድሬዳዋ ፖሊስናሽናል ሴሜንት ከ ደቡብ ፖሊስ
0
8a2afdaad59c9f5328caaf0a8670576e
d6a68eb7e1eb30573fa71018f7805e48
በቀጣዩቹ ሦስት ዓመታት ከአልማ ጋር በመተባበር ከ4 ሺህ በላይ ትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል እየሠራ መሆኑን ቢሮው አስታውቋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እስካሁን ከ17 ሺህ በላይ ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡በአዲስ አበባ እስካሁን ከ300 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ላይ የኮሮና ቫይረስን ለመለየት ናሙና መወሰዱን ጤና ቢሮው አስታውቋል።ቢሮው ናሙና ከሰጡት 300 ሺህ 547 ነዋሪዎች ውስጥ ከ17 ሺሕ በላይ የሚሆኑት ቫይረሱ እንደተገኘባቸው ገልጿል።ባለፉት 24 ሰዓታትም ለ4 ሺህ 773 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በ601 ሰዎች ላይ ቫይረሱ እንደተገኘባቸውም ነው የገለጸው።ጤና ቢሮው እስካሁን ቫይረሱ በክፍለ ከተማ ደረጃ ያለበትን ሁኔታም በቅደም ተከተል ይፋ አድርጓል።በዚህ መሠረት ቫይረሱ ቦሌ ክፍለ ከተማ 2 ሺህ 551፣ ጉለሌ 2 ሺህ 145፣ አዲስ ከተማ 1 ሺህ 878፣ አራዳ 1 ሺህ 736፣ የካ 1 ሺህ 684፣ ኮልፌ ቀራኒዮ 1 ሺህ 563፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ 1 ሺህ 421፣ ቂርቆስ 1 ሺህ 409፣ ልደታ 1 ሺህ 369 እንዲሁም አቃቂ 988 ሰዎች ቫይረሱ እንዳለባቸው ተረጋግጧል።በተጨማሪም አስገድዶ ማቆያ ውስጥ ያሉ 320 እና አድራሻቸው ያልታወቁ 271 ሰዎች ላይም ቫይረሱ መገኘቱን ያስታወቀው ጤና ቢሮው፤ በአዲስ አበባ እስካሁን ቫይረሱ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር 17 ሺህ 335 መድረሱንም አመላክቷል።ባለፉት 24 ሰዓታት በቫይረሱ ከአዲስ አበባ ብቻ 14 ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉንም ቢሮው ማስታወቁን የኢዜአ ዘገባ ያመለክታል።በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 26 ሺህ 204 የደረሰ ሲሆን የ479 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የጤና ሚኒስቴር መግለጹ ይታወሳል።
0
9ba8b203b50f83947d4ddd673c348a51
333125e87efbb7c28a88940ab1cadd16
ተከስቶ የነበረው የበረሃ አንበጣ ወረርሽኝ የ3.8 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ቅናሽ ሊያመጣ እንደሚችል ተጠቆመ
ባሕር ዳር፡ መስከረም 28/2013ዓ.ም (አብመድ) በሰሜን ሸዋ ዞን አራት ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ መንጋ ተከስቷል፡፡ በቀወት ወረዳ እምባይ ጎድ ሙቅ ውኃ በሚባል አካባቢ 16 ሄክታር መሬት ላይ የአበረሃ አንበጣ መንጋ ተከስቷል፡፡የተከተሰውን የበረሃ አንበጣ መንጋ ለመከላከልም ከሌሊት አስር ሰዓት ጀምሮ የአካባቢው አርሶ አደሮች፣ የመንግሥት ሠራተኞችና የአማራ ክልል የልዩ ኃይል ፖሊስ አባላት ጥረት እያደረጉ ውለዋል፡፡ የቀወት ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ታደሰ ማሙሸት የበረሃ አንበጣ መንጋው በባሕሪው ተንቀሳቃሽ በመሆኑ በዘመናዊ መንገድ የሚደረገውን የመከላከል ሥራ ፈታኝ እንዳደረገባቸው አስታውቀዋል፡፡ አርሶ አደሮቹም የበረሃ አንበጣ መንጋውን ለመከላከል በባህላዊ መንገድ ጅራፍየሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ መሠረት ኃይሌ በአውሮፕላን ርጭት ለማካሄድ ሸዋ ሮቢት የሚገኜውን የአውሮፕላን ማረፊያ የማፅዳትና ሥራ እንደሚሠራና ወደ እርጭት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ የአንበጣ መንጋውን ለመከላከል የአንበጣ መንጋ መከላከል ግብረ ኃይል መቋቋሙንም መምሪያ ኃላፊዋ ተናግረዋል፡፡ ግብረ ኃይሉም የበረሃ አንበጣ መንጋውን ለመከላከል የሚያስችሉ ነገሮችን እያዘጋጀ እንደሆነ ወይዘሮ መሠረት ገልጸዋል፡፡በዞኑ አራት ወረዳዎች ላይ የበረሃ አንበጣ ተከለስቷል ነው የተባለው፡፡ የበረሃ አንበጣ የተከሰተባቸው ወረዳዎች ምንጃር ሸንኮራ፣ በረኸት፣ቀወትና አሳግርት ናቸው፡፡ የበረሃ አንበጣው በአፋር ክልል ኩማሜ ወረዳ እንደሚነሳም ተገልጿል፡፡ የበረሃ አንበጣውን በጋራ ለመከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከአፋር ክልል ጋር መረጃ እየተለዋወጡ እንደሆነም የዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊዋ ተናግረዋል፡፡ወረርሽኙን ለመከላከል በሚደረገው ሥራ አርሶ አደሩ ተሳታፊ እንዲሆንም ጥሪ ቀርቧል፡፡ የበረሃ አንጣ መንጋው በዞኑ እስካሁን ድረስ በሰብል ላይ ጉዳት አለማድረሱም ተመላክቷል፡፡ዘጋቢ፡- ሀብታሙ ዳኛቸው
0
a1202756d541f0bf1cdf159cb1867ef0
a1202756d541f0bf1cdf159cb1867ef0
የመሬት ሊዝ ጨረታ ሳይወጣ ስድስት ወራት ተቆጠሩ
የ36 ቦታዎች ጨረታ ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ተሰረዘየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየወሩ መሬት በሊዝ ለማስተላለፍ ጨረታ እንደሚያወጣ የደነገገ ቢሆንም፣ ላለፉት ስድስት ወራት አንድም የመሬት ሊዝ ጨረታ አልወጣም፡፡በመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ሥር የሚገኘው የመሬት ባንክና ማስተላለፍ ጽሕፈት ቤት ለመጨረሻ ጊዜ የመሬት ሊዝ ጨረታ ያወጣው፣ ባለፈው ዓመት ነሐሴ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ነበር፡፡በ28ኛ ዙር ሊዝ ጨረታ 236 ቦታዎች ለጨረታ የቀረቡ ቢሆንም፣ የ36 ቦታዎች ደግሞ የጨረታ ሒደቱ ከተጠናቀቀ በኋላ ተሰርዟል፡፡ ‹‹አሸናፊ መሆናችን በጋዜጣ ከወጣ በኋላ ግልጽ ባልሆነ መንገድ ጽሕፈት ቤቱ ጨረታውን ሰርዞብናል፤›› ያሉ አሸናፊ ተጫራቾች ቅሬታቸውን እየገለጹ ነው፡፡ በመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ጀማል ካልይ ፊርማ የወጣው ደብዳቤ፣ ጨረታው የተሰረዘበትን ምክንያት በድፍኑ አስቀምጧል፡፡‹‹የመንግሥትና የሕዝብ ሀብት የሆነውን ውስን የመሬት ሀብት በአግባቡ ማስተዳደር የሚገባ በመሆኑና የመንግሥትና የሕዝብን ጥቅም ከማስቀደምና ከማስከበር አንፃር ታይቶ ቦታው ተሠርዟል፤›› በማለት ደብዳቤው ያመለክታል፡፡ ነገር ግን አሸንፈው እያለ ማሸነፋቸውም በጋዜጣ ጭምር የተገለጸላቸው ተጫራቾች፣ ይህንን ድፍን ያለ ምክንያት እንዳልተቀበሉት ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ከዚህ 28ኛ ጨረታ በኋላ በወሩ 29ኛው ዙር ጨረታ ይወጣል ተብሎ ቢጠበቅም፣ ጨረታው ግን እስካሁን ድረስ አልወጣም፡፡የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ደጋፊ የሥራ ሒደት አስተባባሪ አቶ ንጉሥ ተሾመ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ጨረታው በየወሩ መውጣት ነበረበት፡፡ ነገር ግን ለጨረታ የተዘጋጁ ቦታዎች ለሌሎች ሥራዎች በመዋላቸውና ክፍላተ ከተሞች በሚፈለገው ደረጃ ቦታዎችን አዘጋጅተው እያቀረቡ ባለመሆኑ ጨረታ ሊወጣ አልቻለም፡፡የነበሩ ችግሮችን አርሞ ለልዩ ልዩ አገልግሎቶች የሚውሉ 102 ቦታዎችን አዘጋጅቶ ለአልሚዎች ለማስተላለፍ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን፣ በጨረታው የሚተላለፉት ቦታዎች ለቢዝነስ፣ ለመኖሪያና ለቅይጥ አገልግሎት እንደሚውሉ፣ በኮልፌ 12፣ በቦሌ 37፣ በአራዳ ስድስት፣ በአቃቂ ቃሊቲ ሰባት፣ በአዲስ ከተማ ሁለት፣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ደግሞ ዘጠኝ ቦታዎች በ29ኛው ሊዝ ጨረታ እንደሚወጣ ከቢሮው የተገኘ መረጃ ያመለክታል፡፡
1
3c7367274a88248c7088898cc326bef4
ac4636a3db44fc4755630fa16eb419f0
በክልሉ ያለውን የመማሪያ ክፍል እጥረት ለመፍታት ጥረት እየተደረገ እንደሆነ ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሺ ከተማ የሚገኘው የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤት ያለበት የላብራቶሪ ግብዓቶች እጥረት በትምህርት ጥራት ላይ ችግር እያሳደረ መሆኑ ተገለጸ።በአሁኑ ሰዓት ከ5ኛ እስከ 10ኛ ክፍል ከ220 በላይ ተማሪዎችን እያስተማረ የሚገኝ ሲሆን በትምህርት ቤቱ የተለያዩ ለቤተሙከራ አገልግሎት የሚውሉ መሣሪዎች አጥረት መኖር ለተማሪዎች በንድፈ ሃሳብ የተማሩትን በተግባር ለማስተማር እንቅፋት መሆኑን ተነግረዋል፡፡ሆኖም በትምህርት ቤቱ የላብራቶሪ ግብአቶች እጥረትና የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ መሣሪያዎች አለመሟላት በትምህርት ጥራቱ ላይ ችግር እያሳደረ እንደሚገኝ አስተያየታቸውን ለዋልታ የሰጡ የትምህርት ቤቱ መምህራን ገልጸዋል፡፡ችግሩን የሚመለከተው አካል በቶሎ እንዲፈታም ጠይቀዋል፡፡በትምህርት ቤቱ የሚማሩ ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትምህርት እንዲሠጥ እንደሚፈልጉ ገልጸው የላቦራቶሪ ክፍል እንዲዘጋጅላቸውም ጠይቀዋል፡፡ተማሪዎቹ የንፁህ መጠጥ ውሃ በትምህርት ቤት ግቢ ባለመኖሩ ከፍተኛ ችግር እንደተፈጠረባቸው ገልጸው ውሃን ለመጠቀም ከአካባቢው ማህበረሰቡ ጋር ለቦኖ ውሃ እንደሚሰለፉ እና የውሃ መቆራረጥ ችግር በመኖሩ ትምህርታቸውን በአግባቡ እንዳንከታተል አድርጎናል ብለዋል፡፡የክልሉ ትምህርት ቢሮ በበኩሉ በሠጠው ምላሽ እንደገለጸው የውሃ ችግር መኖሩን አምኖ በዘላቂነት ለመፍታት ከግማሽ ሚሊዮን ብር በመመደብ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በቢሮው የሥርዓተ ትምህርትና ትምህርት ተቋማት ማስፋፊያ ምክትል ኃላፊ አቶ አብዱልሙኒየም አደም ትምህርት ቤቱ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ስታንዳርድ እንዲያሟላ ተጨማሪ ግንባታዎችን በማድረግ አስፈላጊውን ቁሳቁስ እንደሚያሟሉም ገልጸዋል፡፡
0
bbf8804e0b5c93e0513e0c746a04e351
e27353a4d1bd3a98692fc065b8432038
የቀድሞው ማዕከላዊ እሥር ቤት ለጉብኝት ክፍት ሆነ
በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል የህግ ማስከበር ሂደትን ተከትሎ ተዘግቶ የነበረው የአየር ክልል ከዛሬ ታህሣሥ 5/2013 ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ መከፈቱ ተነገረ። በሰሜን የኢትዮጵያ የአየር ክልል ውስጥ የሚያቋርጡ የዓለም አቀፍ እና የአገር ውስጥ የበረራ መስመሮች ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸውንም የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ለአዲስ ማለዳ አረጋግጧል። አገልግሎት መሥጠት የሚችሉ ኤርፖርቶች በረራ ማስተናገድ የሚችሉ መሆኑንም ባለስልጣኑ አስታውቋል።
0
b239fb846f4d05215a4911a2bbee3d68
65dbfa4e9865e99fcbfb8a3b14e29dfb
ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ በኢንጂነር ስመኘው በቀለ ሞት ማዘናቸውን ገለጹ
– ኢትዮጵያ በዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ለሌሎች አገራት ተምሳሌት የሆኑ ተግባራትን አያካሄደች መሆኗን ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ገለጹ፡፡ ዶክተር ሙላቱ በትላንትናው ዕለት በብሔራዊ ቤተመንግስት ፎረም ፎር ፌዴሬሽን የተባለ አለም አቀፍ ድርጅት ፕሬዚዳንትን በጽፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዚሁ ወቅት አንዳሉት ኢትዮጵያ የፌዴራል ስርዓቱ እንዲጠናከርና ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ይበልጥ እንዲጎለብት እየሰራች መሆኑንና ይህን ተግባር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልፀዋል፡፡ ፎረሙ ይህ ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በፌዴሬሽን ምክር ቤት በኩል እያደረገ ያለው የአቅም ግንባታና ሌሎች እገዛ አስፈላጊና ወቅታዊ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡ የፎረም ፎር ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሚስተር ሩፓክ ቻቶፓሩክ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የፌዴራል ስርዓትን ለመገንባትና ከጊዜ ወደ ጊዜ ለውጥ እንዲያመጣ እያደረገች ያለችው ጥረት የሚደነቅ ነው ብለዋል፡፡ ድርጅቱ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2008 አዲስ አበባ ውስጥ አህጉራዊ ቢሮውን የከፈተ ሲሆን ሕገመንግስትን የማዳበርና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዩች ላይ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ በፌዴራል ስርዓት አወቃቀርና በዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ መስክ ለሌሎች አገሮች ሊካፈል የሚችል ተሞክሮ እያዳበረች መሆኑንም ተናግረዋል፡፡(ኢዜአ)
0
1f1084930176465034ded7734b6c3c7b
e6e971ee40d04f5e23e7203c9c6d789a
በላ ሊጋው ሪያል ማድሪድ ሲያሸንፍ አትሌቲኮ አቻ ተለያይቷል
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በተካሄዱ የ23ኛ ሳምንት 2 ጨዋታዎች ደደቢት ድል ሲቀናው ንግድ ባንክ ከሀዋሳ አቻ ተለያይቷል፡፡በ9 ሰአት ሀዋሳ ከነማን ያስተናገደው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-1 አቻ ተለያይቷል፡፡ ሀዋሳ ከነማ ጋዲሴ መብራቴ በግምት ከ30 ሜትር ርቀት ባስቀቆጠራት ግሩም ግብ 1-0 መምራት ቢችሉም ከምግብ መመረዝ ህመም የተመለሰው ፊሊፕ ዳውዚ በግንባሩ በመግጨት ንግድ ባንክ አንድ ነጥብ ይዞ እንዲወጣ አስችሏል፡፡ ግቧ ለፊሊፕ 15ኛ ስትሆን ደደቢት ጨዋታ ከማድረጉ በፊትም ከሳኑሚ እኩል የኮከብ ግብ አግቢነቱን ለመምራት አስችሎት ነበር፡፡ከጨዋታው በኋላ የንግድ ባንኩ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነ ማርያም የስብስብ ጥልቀት እና የተከላካዮች ስህተቶች ዋጋ እንዳስከፈላቸው ተናግረዋል፡፡‹‹ የተጫወትነው ከጠንካራ ተጋጣሚ ጋር ነው፡፡ ጨዋታውን ለማሸነፍ በፍላጎት ተጫውተን ነበር፡፡ ነገር ግን የፈጠርናቸው ስህተቶች ዋጋ አስከፍሎናል፡፡ በፊሊፕ ላይ ጥገኛ መሆናችን እና የስብስባችን ጥልቀት ማነስም አስተዋፅኦ አድርጎብናል፡፡ ነገር ግን ከአዳማው ሽንፈት በኋላ አንድ ነጥብ ማግኘታችን ለኛ መልካም ነው፡፡››የሀዋሳ ከነማው ውበቱ አባተ በበኩላቸው ሀዋሳ ከነማ አንድ ነጥብ በማግኘቱ ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡‹‹ ባንክ ጠንካራ ቡድን በመሆኑ 1 ነጥብ ማግኘታችን አስደስቶኛል፡፡ የትኩረት ማጣት ሙሉ ሶስት ነጥብ ይዘን እንዳንወጣ አድርጎናል፡፡ ቡድኑን ከተረከብኩ ጀምሮ የሚታይ መሻሻል እያሳየን በመምጣታችን በእርግጠኝነት ዘንድሮ ከሚወርዱት 2 ክለቦች አንዱ አንሆንም›› ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡
0
ff280470f83183a78569658550bba79b
d44845fddda48f7f9297773935bdec27
የማህበራዊ ሚዲያዎችን አጠቃቀም ወደ መልካም ለመለወጥ ስላለመው “ጣና ሽልማት”
ባሕር ዳር፡ መስከረም 29/2013ዓ.ም (አብመድ) ከጣና ሞልቶ መፍሰስ ጋር ተያይዞ ከሐይቁ የወጣውን እምቦጭ አረምን ለማስቀረት የሰው ኃይል ሊሰማራ መሆኑን የጣና ሐይቅና ሌሎች የውኃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ጣና ሐይቅ ሞልቶ መፍሰሱን ተከትሎ የእምቦጭ አረምም ከነባሩ የጣና ሐይቅ ይዞታው ሸሽቷል፡፡ ይህም የእምቦጭ አረምን በመከላከል ሂደቱ እንደ መልካም አጋጣሚ የሚቆጠር መሆኑን ኤጄንሲው ገልጿል፡፡ አረሙ ከሐይቁ መውጣቱ የሰው ኃይልን በመጠቀም ባለበት ለማስቀረት አመቺ በመሆኑ አጋጣሚውን ለመጠቀም እየሠራ መሆኑን ነው ኤጀንሲው ያስታወቀው፡፡ወደ ማሳ የወጣውን የእምቦጭ አረም ሙሉ በሙሉ ማስቀረት ከተቻለ ቀጣዩ ሥራ ተንጠባጥቦ የቀረውን መልቀም ነው፡፡ ወደ ማሳ የወጣውን ባለበት ማስቀረት ካልተቻለ ግን በማሳ እና በሐይቁ ውስጥ በፍጥነት እንደሚራባ ተመላክቷል፡፡በመሆኑም የውኃ መጠኑ በሚቀንስ ጊዜ አረሙ ወደ ሐይቁ ተመልሶ እንዳይገባ ባለበት ለማስቀረት እንቅስቃሴ ተጀምሯል፡፡ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ሰው መግባት እስከሚችልባቸው ቦታዎች ድረስ ሥምሪት እንደሚደረግም የኤጄንሲው ሥራ አስኪያጅ አያሌው ወንዴ (ዶክተር) አስታውቀዋል፡፡
0