title
stringlengths 2
65
| class
stringclasses 2
values | template
stringclasses 2
values | messages
listlengths 2
2
|
---|---|---|---|
ኃይሌ ገብረ ሥላሴ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ዲናኦል ዕንቁ በ 1998 ዓም ሰኔ 30 ቀን ተወለደ። ዲናኦል ከአባቱ ከአቶ ዕንቁ ከበደ እና ከእናቱ ከወ/ሮ ሂሩት አሰፋ እናም ከወንድምና እህቶቹ ጋር በ44 ማዞሪያ ይኖራል። አሁን ለይ 2014 ዓም የ 9ነኛ ክፍል ተማሪ ነው። የሚማረውም በ አባዶ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ነው። ዲናኦል \"በህይወቴ ስኬታማ ሰው ነኝ\" ይላል።",
"role": "assistant"
}
] |
ኃይሌ ገብረ ሥላሴ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ዲናኦል ዕንቁ በ 1998 ዓም ሰኔ 30 ቀን ተወለደ። ዲናኦል ከአባቱ ከአቶ ዕንቁ ከበደ እና ከእናቱ ከወ/ሮ ሂሩት አሰፋ እናም ከወንድምና እህቶቹ ጋር በ44 ማዞሪያ ይኖራል። አሁን ለይ 2014 ዓም የ 9ነኛ ክፍል ተማሪ ነው። የሚማረውም በ አባዶ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ነው። ዲናኦል \"በህይወቴ ስኬታማ ሰው ነኝ\" ይላል።",
"role": "assistant"
}
] |
ቢል ክሊንተን | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ቢል ክሊንተን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ዊልያም ጄፈርሰን «ቢል» ክሊንተን (እንግሊዘኛ፡ William Jefferson \"Bill\" Clinton) (የትውልድ ስም፦ ዊልያም ጄፈርስን ብላይዝ ፬ኛ፣ እንግሊዘኛ፡ William Jefferson Blythe IV) በነሐሴ 13 ቀን፣ 1938 ዓ.ም. (= 1946 እ.ኤ.አ.) በሆፕ አርካንሳው የተወለዱ ሲሆን ከ1993 እስከ 2001 እ.ኤ.ኣ. ድረስ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕሬዝዳንት ከመሆናቸዉ በፊት አምስት ጊዜ የአርካንሳው ስቴት አስተዳዳሪ ነበሩ። \n\nቢል ክሊንተን ያደጉት በሆት ስፕሪንግስ፣ አርካንሳው ነው። የቢል ክሊንተን አባት ዊሊያም ጄፈርሰን ብላይዝ ጁኚየር፣ ቢል ክሊንተን ከመወለዱ ሶስት ወር በፊት በመኪና አደጋ ሞተዋል። የቢል ክሊንተን እናት ቨርጂኒያ ክሊንተን ኬሊ፣ በ1950 እ.ኤ.ኣ. ሮጀር ክሊንተን የሚባል ሰዉ አገባች። 14 ዓመቱ ሲሆን ቢል ክሊንተን የመጨረሻ ስሙን ወደ ክሊንተን ለወጠ። ክሊንተን በጆርጅታውን ዩኒቨርሲቲ፥ ዋሽንግተን ዲ.ሲ.፣ ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ፥ ኢንግላንድ፣ እና ዬል ዩኒቨርሲቲ፥ ኮነቲኬት ተምረዋል። በ1975 እ.ኤ.ኣ. ሂለሪ ሮድሃምን አገቡና በሊትል ሮክ፥ አርካንሳው መኖር ጀመሩ። ከዚያም በዩኒቨርሲቴ ኦፍ አርካንሳው የሕግ ፐሮፌሰር ሆነው አገልግለዋል። ቢል ክሊንተን የአርካንሳው አስተዳዳሪ ሆኖ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረጡት በ1978 እ.ኤ.ኣ. ነው። በዛ ጊዜ ከአሜሪካ በዕድሜ ትንሹ አስተዳዳሪ ነበሩ። በ1980 እ.ኤ.ኣ. በፍራንክ ዲ ዋይት ከተሸነፉ በኋላ በ1982 እ.ኤ.ኣ. እንደገና ተመረጡ። ከዛ ጀምሮ እስከ 1992 እ.ኤ.ኣ. ድረስ ለአራት ጊዜ አስተዳዳሪ ሆነው መርተዋል። በ1984 እ.ኤ.ኣ. የአስተዳዳሪ የስልጣን ዕድሜ ከ2 ዓመት ወደ 4 ዓመት አራዝመዋል። በ1992 እ.ኤ.ኣ. ለፕሬዝዳንትነት ተወዳድርው አሸንፈዋል። በ1996 እንደገና ተወዳድረው አሸንፈዋል።",
"role": "assistant"
}
] |
ቢል ክሊንተን | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ቢል ክሊንተን ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ዊልያም ጄፈርሰን «ቢል» ክሊንተን (እንግሊዘኛ፡ William Jefferson \"Bill\" Clinton) (የትውልድ ስም፦ ዊልያም ጄፈርስን ብላይዝ ፬ኛ፣ እንግሊዘኛ፡ William Jefferson Blythe IV) በነሐሴ 13 ቀን፣ 1938 ዓ.ም. (= 1946 እ.ኤ.አ.) በሆፕ አርካንሳው የተወለዱ ሲሆን ከ1993 እስከ 2001 እ.ኤ.ኣ. ድረስ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ነበሩ። ፕሬዝዳንት ከመሆናቸዉ በፊት አምስት ጊዜ የአርካንሳው ስቴት አስተዳዳሪ ነበሩ። \n\nቢል ክሊንተን ያደጉት በሆት ስፕሪንግስ፣ አርካንሳው ነው። የቢል ክሊንተን አባት ዊሊያም ጄፈርሰን ብላይዝ ጁኚየር፣ ቢል ክሊንተን ከመወለዱ ሶስት ወር በፊት በመኪና አደጋ ሞተዋል። የቢል ክሊንተን እናት ቨርጂኒያ ክሊንተን ኬሊ፣ በ1950 እ.ኤ.ኣ. ሮጀር ክሊንተን የሚባል ሰዉ አገባች። 14 ዓመቱ ሲሆን ቢል ክሊንተን የመጨረሻ ስሙን ወደ ክሊንተን ለወጠ። ክሊንተን በጆርጅታውን ዩኒቨርሲቲ፥ ዋሽንግተን ዲ.ሲ.፣ ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ፥ ኢንግላንድ፣ እና ዬል ዩኒቨርሲቲ፥ ኮነቲኬት ተምረዋል። በ1975 እ.ኤ.ኣ. ሂለሪ ሮድሃምን አገቡና በሊትል ሮክ፥ አርካንሳው መኖር ጀመሩ። ከዚያም በዩኒቨርሲቴ ኦፍ አርካንሳው የሕግ ፐሮፌሰር ሆነው አገልግለዋል። ቢል ክሊንተን የአርካንሳው አስተዳዳሪ ሆኖ ለመጀመሪያ ጊዜ የተመረጡት በ1978 እ.ኤ.ኣ. ነው። በዛ ጊዜ ከአሜሪካ በዕድሜ ትንሹ አስተዳዳሪ ነበሩ። በ1980 እ.ኤ.ኣ. በፍራንክ ዲ ዋይት ከተሸነፉ በኋላ በ1982 እ.ኤ.ኣ. እንደገና ተመረጡ። ከዛ ጀምሮ እስከ 1992 እ.ኤ.ኣ. ድረስ ለአራት ጊዜ አስተዳዳሪ ሆነው መርተዋል። በ1984 እ.ኤ.ኣ. የአስተዳዳሪ የስልጣን ዕድሜ ከ2 ዓመት ወደ 4 ዓመት አራዝመዋል። በ1992 እ.ኤ.ኣ. ለፕሬዝዳንትነት ተወዳድርው አሸንፈዋል። በ1996 እንደገና ተወዳድረው አሸንፈዋል።",
"role": "assistant"
}
] |
ቶማስ ጄፈርሰን | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ቶማስ ጄፈርሰን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ቶማስ ጄፈርሰን (ኤፕሪል 13፣ 1743 - ጁላይ 4፣ 1826) ከ1801 እስከ 1809 የዩናይትድ ስቴትስ ሦስተኛው ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉ የአሜሪካ ገዥ፣ ዲፕሎማት፣ የሕግ ባለሙያ፣ አርክቴክት፣ ፈላስፋ እና መስራች አባት ነበሩ። በጆን አዳምስ የዩናይትድ ስቴትስ ሁለተኛ ምክትል ፕሬዚዳንት እና በጆርጅ ዋሽንግተን ስር እንደ የመጀመሪያው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ነበር. የነጻነት መግለጫ ዋና ጸሐፊ ጄፈርሰን የዲሞክራሲ፣ የሪፐብሊካኒዝም እና የግለሰብ መብቶች ደጋፊ ነበር፣ ይህም የአሜሪካ ቅኝ ገዥዎች ከታላቋ ብሪታንያ መንግሥት እንዲላቀቁ እና አዲስ ሀገር እንዲመሰርቱ አነሳስቷቸዋል። በክልልም ሆነ በአገር አቀፍ ደረጃ ቅርጻዊ ሰነዶችን እና ውሳኔዎችን አዘጋጅቷል.\n\nበአሜሪካ አብዮት ወቅት ጀፈርሰን የነጻነት መግለጫን ባፀደቀው ኮንቲኔንታል ኮንግረስ ቨርጂኒያን ወክሏል። እንደ ቨርጂኒያ ህግ አውጪ፣ ለሃይማኖት ነፃነት የመንግስት ህግን አዘጋጅቷል። ከ1779 እስከ 1781 በአሜሪካ አብዮታዊ ጦርነት ወቅት የቨርጂኒያ ሁለተኛ ገዥ ሆኖ አገልግሏል። እ.ኤ.አ. በ 1785 ጄፈርሰን የዩናይትድ ስቴትስ ሚኒስትር ለፈረንሣይ ተሾሙ ፣ በመቀጠልም ከ 1790 እስከ 1793 በፕሬዝዳንት ጆርጅ ዋሽንግተን ስር የሀገሪቱ የመጀመሪያ ፀሀፊ ሆነው ተሾሙ ። ጄፈርሰን እና ጄምስ ማዲሰን የዴሞክራቲክ ሪፐብሊካን ፓርቲን በማደራጀት የፌዴራሊዝም ፓርቲ ምስረታ ላይ ተቃውመዋል። የመጀመሪያ ፓርቲ ስርዓት. ከማዲሰን ጋር በ1798 እና 1799 የፌደራሉ Alien and Sedition ሐዋርያትን በማፍረስ የግዛቶችን መብት ለማጠናከር የሞከሩትን ቀስቃሽ ኬንታኪ እና ቨርጂኒያ ውሳኔዎችን ማንነቱ ሳይታወቅ ጻፈ።",
"role": "assistant"
}
] |
ቶማስ ጄፈርሰን | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ቶማስ ጄፈርሰን ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ቶማስ ጄፈርሰን (ኤፕሪል 13፣ 1743 - ጁላይ 4፣ 1826) ከ1801 እስከ 1809 የዩናይትድ ስቴትስ ሦስተኛው ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉ የአሜሪካ ገዥ፣ ዲፕሎማት፣ የሕግ ባለሙያ፣ አርክቴክት፣ ፈላስፋ እና መስራች አባት ነበሩ። በጆን አዳምስ የዩናይትድ ስቴትስ ሁለተኛ ምክትል ፕሬዚዳንት እና በጆርጅ ዋሽንግተን ስር እንደ የመጀመሪያው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ነበር. የነጻነት መግለጫ ዋና ጸሐፊ ጄፈርሰን የዲሞክራሲ፣ የሪፐብሊካኒዝም እና የግለሰብ መብቶች ደጋፊ ነበር፣ ይህም የአሜሪካ ቅኝ ገዥዎች ከታላቋ ብሪታንያ መንግሥት እንዲላቀቁ እና አዲስ ሀገር እንዲመሰርቱ አነሳስቷቸዋል። በክልልም ሆነ በአገር አቀፍ ደረጃ ቅርጻዊ ሰነዶችን እና ውሳኔዎችን አዘጋጅቷል.\n\nበአሜሪካ አብዮት ወቅት ጀፈርሰን የነጻነት መግለጫን ባፀደቀው ኮንቲኔንታል ኮንግረስ ቨርጂኒያን ወክሏል። እንደ ቨርጂኒያ ህግ አውጪ፣ ለሃይማኖት ነፃነት የመንግስት ህግን አዘጋጅቷል። ከ1779 እስከ 1781 በአሜሪካ አብዮታዊ ጦርነት ወቅት የቨርጂኒያ ሁለተኛ ገዥ ሆኖ አገልግሏል። እ.ኤ.አ. በ 1785 ጄፈርሰን የዩናይትድ ስቴትስ ሚኒስትር ለፈረንሣይ ተሾሙ ፣ በመቀጠልም ከ 1790 እስከ 1793 በፕሬዝዳንት ጆርጅ ዋሽንግተን ስር የሀገሪቱ የመጀመሪያ ፀሀፊ ሆነው ተሾሙ ። ጄፈርሰን እና ጄምስ ማዲሰን የዴሞክራቲክ ሪፐብሊካን ፓርቲን በማደራጀት የፌዴራሊዝም ፓርቲ ምስረታ ላይ ተቃውመዋል። የመጀመሪያ ፓርቲ ስርዓት. ከማዲሰን ጋር በ1798 እና 1799 የፌደራሉ Alien and Sedition ሐዋርያትን በማፍረስ የግዛቶችን መብት ለማጠናከር የሞከሩትን ቀስቃሽ ኬንታኪ እና ቨርጂኒያ ውሳኔዎችን ማንነቱ ሳይታወቅ ጻፈ።",
"role": "assistant"
}
] |
ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ፊልድ ማርሻል ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር የሱዳን ፕሬዝዳንት ናቸው። አል በሽር ሆሽ ባናጋ በሚባል ሱዳን ውስጥ በሚገኝ አንድ አነስተኛ ሠፈር ውስጥ በታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. (Jan. 1, 1944 እ.ኤ.ኣ.) ተወለዱ። አል በሽር ገና ልጅ እያሉ ነው ካይሮ በሚገኝ የወታደር ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የገቡት። ከዚያም ቀስ በቀስ በደረጃ እያደጉ መጡ። በሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. (June 30, 1989 እ.ኤ.አ.) የሱዳን ፕሬዝዳንት ሆኑ።",
"role": "assistant"
}
] |
ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ፊልድ ማርሻል ኦማር ሀሳን አህመድ አል-በሽር የሱዳን ፕሬዝዳንት ናቸው። አል በሽር ሆሽ ባናጋ በሚባል ሱዳን ውስጥ በሚገኝ አንድ አነስተኛ ሠፈር ውስጥ በታኅሣሥ ፳፪ ቀን ፲፱፻፴፮ ዓ.ም. (Jan. 1, 1944 እ.ኤ.ኣ.) ተወለዱ። አል በሽር ገና ልጅ እያሉ ነው ካይሮ በሚገኝ የወታደር ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የገቡት። ከዚያም ቀስ በቀስ በደረጃ እያደጉ መጡ። በሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ.ም. (June 30, 1989 እ.ኤ.አ.) የሱዳን ፕሬዝዳንት ሆኑ።",
"role": "assistant"
}
] |
አንጎላ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ አንጎላ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "አንጎላ፣ በይፋ የአንጎላ ሪፑብሊክ (ፖርቱጊዝ: República de Angola ፣ ኪኮንጎ: Repubilika ya Ngola) በደቡብ-ምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ስትሆን ከናሚቢያ ፣ ከኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ፣ እና ከዛምቢያ ጋር ድንበር ትጋራላች። በምዕራብ ጫፍ ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ጋር ትገናኛለች። የፖርቹጋል ቅኝ-ተገዥ ነበረች። ነዳጅ እና አልማዝ ከተፈጥሮ ሀብቶቿ የሚመደቡ ናቸው። የአንጎላ የሕግ-አስፈጻሚ ፕሬዝዳንቱን ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩን እና የሚኒስትሮች ካውንስሉን ያጠቃልላል። ሁሉም ሚኒስትሮችና ምክትል ሚኒስትሮች የሚኒስተሮች ካውንስሉን ሲሰሩ በየጊዜው እየተሰበሰቡ ስለተለያዩ የፖለቲካ ጉዳዮች ውሳኔ ይሰጣሉ። የአስራ ስምንቱ ክልሎች መሪዎች በፕሬዝዳንቱ ነው የሚመረጡት። በ1992 እ.ኤ.ኣ. የወጣ ሕገ-መንግስት የመንግስቱን አወቃቀር እና የዜጎችን መብትና ግዴታ ይዘረዝራል። ፕሬዝዳንቱ መንግሥቱ በ2006 እ.ኤ.ኣ. ምርጫ ለማድረግ ዕቅድ እነዳለው ገልጸዋል። ይህ ምርጫ ከ1992 አ.ኤ.ኣ. በኋላ የመጀመሪያው ምርጫ ነው የሚሆነው። አንጎላ ውስጥ ሶስት ዋና ብሔረሰቦች ይገኛሉ። ኦቪምቡንዱ 37% ፣ ኪምቡንዱ 25% ፣ እና ባኮንጎ 13%። ሌሎች ብሔረሰቦች ቾክዌ (ሉንዳ)፣ ጋንጉዌላ፣ ንሀኔካ-ሁምቤ፣ አምቦ፣ ሄሬሮ፣ እና ዢንዱንጋን ያጠቃልላሉ። በተጨማሪም ክልሶች (አውሮፓና አፍሪካዊ) 2% ይሆናሉ። ፖርቱጋሎች አንጎላዊ ካልሆኑ ሰዎች ብዙዎቹ ናቸው።\n\nበአንጎላ መጀመሪያ የሠፈሩት የኮይሳን ሰዎች ነበሩ። በባንቱ ፍልሰቶች ጊዜ እነዚህ ሰዎች ወደ ደቡብ አንጎላ ሄዱ። በ1483 እ.ኤ.አ. ፖርቱጋሎች በኮንጎ ወንዝ አጠገብ ሠፈሩ። በ1575 እ.ኤ.አ. ፖርቱጋል ካቢንዳ ጋር በባሪያ ንግድ ላይ ያቶከረ ግዛት መሠረተች። በ16ኛው ክፍለ ዘመን፣ ፖርቱጋል የአንጎላ የባህር ጠረፍን ተቆጣጠረች። በተለያዩ ውሎችና ጦርነቶች የፖርቱጋል ቅኝ-ግዛት አንጎላ ተስፋፋ። የፖርቱጋል መመለሻ ጦርነትን ምክኒያት በማድረግ የደች ሪፐብሊክ ሏንዳን ከ1641 እስከ 1648 እ.ኤ.ኣ. ድረስ ተቆጣጠረች።",
"role": "assistant"
}
] |
መለስ ዜናዊ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ መለስ ዜናዊ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "መለሰ ዜናዊ (የትውልድ ስማቸው ለገሠ ዜናዊ አስረስ) (ሚያዝያ ፴ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - ነሐሴ ፲፬ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም) የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሰው ነበሩ። በአድዋ ትግራይ የተወለዱ ሲሆን ከ፲፱፻፹፯ ዓ/ም አንስተው እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ በኢትዮጵያ የጠቅላይ ሚኒስትር ሥልጣን በከፍተኛው የአመራር ቦታ ላይ ነበሩ። የኢህአዴግና የሕውሓት ሊቀመንበር በመሆን ኢህአዴግ ስልጣን ላይ ከወጣ ጀምሮ ቆይተዋል። \n\nአቶ መለስ ዜናዊ አባታቸው (አቶ ዜናዊ አስረስ ከጎዣም አገው ቤተሰባዊ ትስስር እንዳላቸው ይታመናል) የትግራይ ተወላጅ ሲሆኑ፣ በእናታቸው በኩል ደግሞ ኤርትራዊ ናቸው።",
"role": "assistant"
}
] |
መለስ ዜናዊ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "መለስ ዜናዊ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "መለሰ ዜናዊ (የትውልድ ስማቸው ለገሠ ዜናዊ አስረስ) (ሚያዝያ ፴ ቀን ፲፱፻፵፯ ዓ/ም - ነሐሴ ፲፬ ቀን ፳፻፬ ዓ/ም) የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሰው ነበሩ። በአድዋ ትግራይ የተወለዱ ሲሆን ከ፲፱፻፹፯ ዓ/ም አንስተው እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ በኢትዮጵያ የጠቅላይ ሚኒስትር ሥልጣን በከፍተኛው የአመራር ቦታ ላይ ነበሩ። የኢህአዴግና የሕውሓት ሊቀመንበር በመሆን ኢህአዴግ ስልጣን ላይ ከወጣ ጀምሮ ቆይተዋል። \n\nአቶ መለስ ዜናዊ አባታቸው (አቶ ዜናዊ አስረስ ከጎዣም አገው ቤተሰባዊ ትስስር እንዳላቸው ይታመናል) የትግራይ ተወላጅ ሲሆኑ፣ በእናታቸው በኩል ደግሞ ኤርትራዊ ናቸው።",
"role": "assistant"
}
] |
ኤንመርካር | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኤንመርካር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ኤንመርካር በሱመር (ሳንጋር) ነገስታት ዝርዝር ዘንድ የኡሩክ (ኦሬክ) ከተማ መስራች ነበረ። በዚያ ዝርዝር ጽህፈት 420 (ወይም በሌላ ቅጂ 900) ዓመታት እንደ ነገሰ ይላል። ደግሞ አባቱ የኡቱ ልጅ መስኪያጝካሸር ወደ ባሕር ገብቶ ኤንመርካር መንግስቱን ከኤአና ከተማ እንዳመጣ ይጨምራል።\n\nየኤንመርካር ስም በሌላ የሱመር ጽሑፍ ደግሞ ተገኝቷል። «ኤንመርካርና የአራታ ንጉስ» በተባለው ተረት እሱ የኡቱ ልጅ ይባላል። (ኡቱ በሱመር እምነት የጸሓይ አምላክ ነበር።) ይህ ተረት የሰው ልጅ ልሳናት መደባለቁን ይናገራል። ኡሩክን ከመመስረቱ በላይ ታላቅ መስጊድ በኤሪዱም እንዳሰራ ይተረታል። ለመሆኑም፣ አራታ እንዲገዛለት የሚለው መልእክት በአፍ መናገር ስለሚከብድ፣ ኤንመርካር ጽሕፈት በሸክላ ጽላት ላይ መጻፍ እንደ ፈጠረ ይላል።",
"role": "assistant"
}
] |
ናሚቢያ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ናሚቢያ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ናሚቢያ በደቡብ-ምዕራብ አፍሪቃ የምትገኝ ሀገር ናት። በምዕራብ በአትላንቲክ ውቅያኖስ፣ በስሜን በአንጎላና በዛምቢያ፣ በምስራቅ በቦትስዋና፣ በደቡብም በደቡብ አፍሪቃ ትካለላለች። በ1982 አመተ ምኅረት ነጻነትዋን ከደቡብ አፍሪቃ ስላገኘች በጣም አዲስ አገር ነች። ዋና ከተማዋ ዊንድሁክ ነው።\n\nታሪክ \nየናሚቢያ በረኅ አውራጃ ከጥንት ጀምሮ በሳን (ቡሽማን)፣ በዳማራና በናማቋ ሕዝቦች ተሰፈረ። በ14ኛው መቶ ዘመን፣ የባንቱ ወገኖች ባስፋፉ ጊዜ አገሩን ሠፈሩ። ክልሉ ግን ከ19ኛው መቶ ዘመን በፊት በአውሮጳውያን አልተዘለቀም። በዚያን ጊዜ ጀርመን ደቡብ-ምዕራብ አፍሪቃ ተብላ አገሪቱ የጀርመን ቅኝ ግዛት ሆነች። ዳሩ ግን ዋልቪስ በይ የተባለው ትንሽ ወደብ ብቻ የእንግሊዝ ግዛት ነበር።\n Geological expedition to Namibia in March 2012, more than 300 photographs. Climate, ice, water and landscapes. In search of traces of megatsunami.",
"role": "assistant"
}
] |
ኢትዮ ሬይን ሜከርስ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኢትዮ ሬይን ሜከርስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ኢትዮ ሬይን ሜከርስ (Ethio Rain Maker) በኢትዮጵያ ውስጥ ዛፎች በመትከል ረሃብን ለመከልከል የተቋቋመ ቡድን ነው።\n\nአሁን ወደ ምድረ በዳ መጥተው በወንድማማችነት ገነት ይሠራሉ። በድርቅ አፈር ውስጥ የሚተክሉት ዘር ታላቅ ደን ይሆናል፤ ምድሪቱ እንደገና በሙሉ እስክትሸፈን ድረስ ረጀም ዛፎች በዝተው አረንጓዴ ክንፎቻቸውን ይዘረጋሉ።",
"role": "assistant"
}
] |
አልጄሪያ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ አልጄሪያ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "አልጄሪያ (አረብኛ፦ الجزائر አል ጃዝኤር; በርበርኛ፦ ድዜየር) በይፋ የአልጄሪያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በሰሜን አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። ከቆሳ ስፋት አኳያ በሜዲቴራንያን ባህር ዙሪያ ትልቋ ስትሆን፣ ከአፍሪካ ደግሞ ከሱዳን በኋላ ሁለተኛ ናት።\n\nአልጄሪያ ከሰሜን ምሥራቅ በቱኒዚያ፣ ከምሥራቅ በሊቢያ፣ ከምዕራብ በሞሮኮ፣ ከደቡብ ምዕራብ በምዕራባዊ ሣህራ፣ ሞሪታኒያና ማሊ፣ ከደቡብ ምሥራቅ በኒጄር፣ ከሰሜን በሜዲቴራንያን ባህር ትዋሰናለች። ዋና ከተማዋ አልጂርዝ ሲሆን የ፳፻፫ ዓ.ም. ሕዝብ ብዛቷ ወደ 35.7 ሚሊዮን ይገመታል።",
"role": "assistant"
}
] |
ኤስዋቲኒ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኤስዋቲኒ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ኤስዋቲኒ (እንግሊዝኛ Kingdom of Eswatini) የደቡባዊ አፍሪካ ሀገር ነው። በ2018 ዓም በንጉሥ ምስዋቲ አዋጅ የአገሩ ይፋዊ ስም ከ«ስዋዚላንድ» ተቀየረ። ኤስዋቲኒ ምንጊዜም የሀገሩ ሲስዋቲኛ ስም ሆኗል።",
"role": "assistant"
}
] |
ኤስፔራንቶ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኤስፔራንቶ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ኤስፔራንቶ (Esperanto) ከሁሉም አለማቀፋዊ ሠው ሰራሽ ቋነቋዎች እጅጉን የተስፋፋ ቋንቋ ነው። በ1859 እ.ኤ.አ. በዛሬይቷ ፖሎኝ የተወለደውና በሞያው የአይን ሀኪም የሆነው ሉድዊክ ሌይዛር ዛመንሆፍ በ1887 እ.ኤ.አ. ቋንቋውን ለህዝብ አሳወቀ። አላማው ኤስፔራንቶን በቀላሉ ሊማሩት የሚቻል፣ የጋራ የሆነና ለአለማቀፋዊ መግባባት የሚረዳ ግን ያሉትን ቋንቋዎች የማይተካ ቋንቋ ማድረግ ነበር። ኤስፔራንቶ ከ1,600,000 በላይ ተናጋሪዎች ቢኖሩትም የቋንቋው ደጋፊ ያልሆኑ እንግሊዝኛን ከመስፋፋቱ አንፃር ለአለማቀፋዊ ቋንቋነት በተሻለ ይመርጡታል።\n\nጥሩ ጥሩዌቶች ወይም (^) እና (˘) አልን ካፈገፍሁት በነገር ላይ የሚወጡ በትር የሚጠይቁ የነገር (^) እና (˘) አልን ያልክ ለምሳሌ \"h\" ያለው የ (^) እና (˘) ያልተጻፉ ቃልዎች ናቸው። የሚኖሩት ስድስት በመክፈል ያልታገሉ በሲማቲክ እናይ የ (^) እና (˘) በነገር ላይ ለማጥፋት ተጻፈ። እናም የ (^) በነገር ላይ ለማቅረብ እናይ። ስለዚህ: \"ch=ĉ; gh=ĝ; hh=ĥ; jh=ĵ; sh=ŝ\". የ (^) በነገር ላይ ለማቅረብ እናይ። እናም የ (,) በነገር ላይ ለማጥፋት ወይም የ (') በነገር ላይ ለማቅረብ ያሉት። ምስልን ከ (,) የሚታገል ወይም ከ (') የሚተግበረው በሲማቲክ በነገር ላይ ይጻፉ: \"sign,et,o = sign'et'o = sig-net-o\".",
"role": "assistant"
}
] |
ቦትስዋና | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ቦትስዋና ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ቦትስዋና ወይም በይፋ የቦትስዋና ሪፐብሊክ (እንግሊዝኛ: Republic of Botswana ሰጿና፡ Lefatshe la Botswana) በደቡባዊ አፍሪካ የምትገኝ ወደብ-የለሽ አገር ናት። ቦትስዋና የቀድሞ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ስትሆን ነፃነቷን በመስከረም ፳ ቀን ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. ከተቀዳጀች በኋላ መሪዎቿ በነፃ ዴሞክራሲያዊ ምርጫዎች ተመርጠዋል።\n\nቦትስዋና ሜዳማ ስትሆን ከሰባ ከመቶ በላይ በካለሃሪ በርሃ የተሸፈነች ናት። በደቡብና ደቡብ ምሥራቅ ከደቡብ አፍሪካ፣ በምዕራብና ሰሜን ከናሚቢያ እና በሰሜን ምሥራቅ ከዚምባብዌ ጋር ትዋሰናለች። ከዛምቢያም ጋር በደንብ ያልተወሰነ ቢበዛ በመቶ ሜትር የሚቆጠር ወሰን አላት።",
"role": "assistant"
}
] |
ሎዥባን | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሎዥባን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሎዥባን (lojban) በ1987 እ.ኤ.አ. የተፈጠረ አንድ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። ቋንቋው የተፈጠረ በLogical Languages Group (LLG, \"ትክክለኛ አሰተሳሰብ ያለው ቋንቋ ቡድን\") በሚባል የዋሺንግተን ዲሲ ተቋም ነው። LLG በ1955 እ.ኤ.አ. መጀመርያ የፈጠረ ቋንቋ \"ሎግላን\" ተባለ። ሎዥባንም ከሎግላን 'ተሻሽሎ የወጣ ቋንቋ' ይባላል። የሎዥባን ስም የተወሰደ ከ'ሎግዢ' (ትክክለኛ አስተሳሰብ) እና 'ባንጉ' (ቋንቋ) ነው።\n\nአላማቸው ስዋሰዉ በሰዎችም ሆነ በኮምፕዩተር በቀላል የሚታወቅ የ\"ትክክለኛ አስተሣሠብ ቋንቋ\" ለመፍጠር ነበር። ሌሎች ሰው ሰራሽ ቋንቋዎች ለምሳሌ ኤስፔራንቶ የተፈጠሩ በተለይ ከአውሮጳ ቋንቋዎች ቃላት በመልቀም ነበር። ሆኖም ሎዥባን \"ባሕላዊ ገለልተኝነት\" ለማሳየት ሙከራ እያደረገ ነው። ነገር ግን ሎዥባን ከአሥር በላይ የተማሩት ሰዎች ገና ስለሌለው እስካሁን ከድረገጽ በቀር ምንም የተደረጀ ሥነ ጽሑፍ የለውም።",
"role": "assistant"
}
] |
ሮማንሽ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሮማንሽ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሮማንሽ ወይም ሩማንች (Rumantsch) ከስዊስ አገር 4 ብሔራዊ ቋንቋዎች 1ዱ ሆኖ ሌሎቹ 3 ጀርመንኛ ጣልኛና ፈረንሳይኛ ናቸው። ከሮማይስጥ የታደገ ቋንቋ በመሆኑ የሮማንስ ቋንቋ ቤተሠብ አባል ነውና በተለይ የሚመስለው ፈረንሳይኛ ወይም እጣልኛ ነው። የሚናገረው በግራውብውንደን (ግሪዞን) ካንቶን ስዊስ በሚኖሩ 60,000 ሰዎች ነው። ይህ ከስዊስ አገር ሕዝብ ብዛት 1% ብቻ ሲሆን ከስዊስ አገር ብሔራዊ ቋንቋዎች ሁሉ ትንሹ ነው። እንኳን በስዊስ አገር ከሚኖሩት ስርቦ-ክሮዌሽኛ ተናጋሪዎች ቁጥር ብዛት (111,000) በግማሽ ያንሳል።\n\nበስሜን እጣልያ አገር ዛሬ ለሚናገሩ ቋንቋዎች ለፍሪዩልያንና ለላዲን ቅርብ ዘመድ ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ፍሪዩልያን | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ፍሪዩልያን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ፍሪዩልያን (Furlan) በስሜን-ምሥራቅ እጣልያ በ600,000 ሰዎች የሚናገር ቋንቋ ነው። ከነዚህ ተናጋሪውዎች አብዛኞቹ ደግሞ ጣልኛ የሚችሉ ናቸው። የቋንቋ ስም በጣልኛ ፍሪዩልያኖ ሲሆን በራሱ ግን ፉርላን ወይም ማሪለንጌ ይባላል። ላዲን ለሚባለው ቋንቋ ቅርብ ዝምድና ስላለው አንዳንዴ \"ምስራቅ ላዲን\" ይሰየማል። ከዚያ በላይ በስዊስ አገር ለሚናገረው ለሮማንሽ ቅርብ ዘመድ ነው።\n\nዛሬ በጣልያ መንግሥት በኩል ፍሪዩልያን ይፋዊ ሁኔታ አለውና በብዙ ትምህርት ቤቶች ይማራል። ጥቂት ሥነ ጽሑፍ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም፣ ዘፈኖችና አንዳንድ የመንገድ ምልክት፣ ደግሞ የድረ-ገጽ ጋዜጣ በፍሪዩልያን አለ። ባለፈው አመት ውስጥ የቢራ ማስታወቂያ ቢሆንም በፍሪዩልያን በጣልያ ቴሌቪዥን ታይቷል። ስለዚህ ዱሮ ቋንቋው በጣም ትንሽ ከሆነ አሁን ግን በጉልበት እየተመለሠ ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ሊንጋላ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሊንጋላ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሊንጋላ (Lingala) ከባንቱ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው። የሚናገርበት በተለይ በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ስሜን-ምዕራብ ክፍል፣ በኮንጎ ሪፑብሊክም፣ እንዲሁም በአንጎላና በመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ነው። ተናጋሪዎቹ 10 ሚልዮን ናቸው። \n\nየሊንጋላ መነሻ ቦባንጊ በተባለ ቋንቋ ነበር። ከኮንጎ ነጻ መንግሥት አስቀድሞ ቦባንጊ የአከባቢው መደበኛ ቋንቋ ይሆን ነበር። የቤልጅክ ንጉስ አገሩን ከያዙ በኋላ የቀኝ አገሩ መንግሥት ለማስተዳደርና ለመሰበክ ቋንቋውን ጠቃሚ ሆኖ አገኙት። ካለፈው ቦባንጊ እንዲለይ የአዲሱን ቋንቋ ስም ባንጋላ ብለው ጠሩት። ሚስዮናዊዎቹ ወዲያ (1900 አ.ም.) ባንጋላን ዳግመኛ ሲያሻሽሉ \"ሊንጋላ\" እንዲህ ተፈጠረ።",
"role": "assistant"
}
] |
ሊንጋላ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ሊንጋላ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ሊንጋላ (Lingala) ከባንቱ ቋንቋዎች ቤተሠብ አንድ ነው። የሚናገርበት በተለይ በኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ስሜን-ምዕራብ ክፍል፣ በኮንጎ ሪፑብሊክም፣ እንዲሁም በአንጎላና በመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ነው። ተናጋሪዎቹ 10 ሚልዮን ናቸው። \n\nየሊንጋላ መነሻ ቦባንጊ በተባለ ቋንቋ ነበር። ከኮንጎ ነጻ መንግሥት አስቀድሞ ቦባንጊ የአከባቢው መደበኛ ቋንቋ ይሆን ነበር። የቤልጅክ ንጉስ አገሩን ከያዙ በኋላ የቀኝ አገሩ መንግሥት ለማስተዳደርና ለመሰበክ ቋንቋውን ጠቃሚ ሆኖ አገኙት። ካለፈው ቦባንጊ እንዲለይ የአዲሱን ቋንቋ ስም ባንጋላ ብለው ጠሩት። ሚስዮናዊዎቹ ወዲያ (1900 አ.ም.) ባንጋላን ዳግመኛ ሲያሻሽሉ \"ሊንጋላ\" እንዲህ ተፈጠረ።",
"role": "assistant"
}
] |
ፕሬስኮት፥ አሪዞና | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ፕሬስኮት፥ አሪዞና ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ፕሬስኮት (Prescott) በያቫፓይ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 33,938 ነበር። ከተማው የያቫፓይ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ከ1863 እ.ኤ.አ. እሰከ 1867 ድረስ ወደ ቱሣን ከመለወጡ በፊት የአሪዞና ዋና ከተማ ነበር። በ1877 እ.ኤ.አ. ፕሬስኮት እንደገና የአሪዞና ዋና ከተማ ሆነ። በ1889 እ.ኤ.አ. ግን ዋና ከተማው ወደ ፊኒክስ፥ አሪዞና ተለወጠ።\n\nፕሬስኮት በ34°34'6\" ሰሜን እና 112°27'41\" ምዕራብ ይገኛል። 96.6 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.6 ካሬ ኪ.ሜ በውሃ ተሸፍኗል። 1,645.92 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ፌኒየስ ፋርሳ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ፌኒየስ ፋርሳ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ፌኒየስ ፋርሳ Fenius Farsa (ወይም Farsaid ፋርሳይድ) በአይርላንድ አፈ ታሪክ የእስኩቴስ ንጉስ ነበሩ። የኦጋም ጽሕፈትና የጎይደልክ ቋንቋ የፈጠሩ እንደ ነበሩ ይባላል። («ጎይደልክ» የአይርላንድና የስኮትላንድ ጥንታዊ ቋንቋ ነው።)\n\nበ11ኛ መቶ ዘመን በወጣው መጽሐፍ ሌቦር ጋባላ ኤረን ዘንድ፣ ለናምሩድ የባቢሎን ግንብ ከሠሩት 72 አለቆች አንድ ሆነው ግንቡ ከወደቀ በኋላ ወደ እስኩቴስ ተጓዙ።",
"role": "assistant"
}
] |
ዊንድሁክ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ዊንድሁክ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ቪንድሁክ (Windhoek) የናሚቢያ ዋና ከተማ ናት። የሚኖርበት ሕዝብ በዛቷ 221,000 - 230,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማዋ ዋና የበግ ቆዳ መሸጫ ማዕከል ናት። \n\nየሄሬሮ ጎሣ የሥፍራው መጀመርያ ኗሪዎች ሲሆኑ በቋንቋቸው ኦቾሞይዝ ተባለ። ከዚያ የናማ ሕዝብ ቦታውን አይጋምስ አሉት። የአሁኑ ከተማ በ1883 ዓ.ም. በጀርመኖች ተሠራ።",
"role": "assistant"
}
] |
ዊንድሁክ ሆዜ ኩታኮ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ዊንድሁክ ሆዜ ኩታኮ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ዊንድሁክ ሆዜ ኩታኮ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ (Windhoek Hosea Kutako International Airport) የናሚቢያ ዋና ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ነው። አውሮፕላን ማረፊያው 45 ኪሜ ከዊንድሁክ ወጣ ብሎ ይገኛል። በየዓመቱ ከ400 ሺህ በላይ መንገደኞችን ያስተናግዳል።\n\nየሀገር ውስጥ በረራዎች ወደዚህ አውሮፕላን ማረፊያ አይመጡም፤ ምክንያቱም እነዚህ በረራዎች በዊንድሁክ ኢሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ይስተናገዳሉ።",
"role": "assistant"
}
] |
ጉግል | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ጉግል ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ጉግል (Google) በ1998 እ.ኤ.አ. የግለሰብ ድርጅት ሆኖ ነው የጀመረው። የጉግል ፍለጋ ዌብሳይትን የሰራው እና የሚያስተዳድረው ይሄው ድርጅት ነው።\nየጉግል ዓላማ የዓለምን መረጃ ለማሰናዳት ፣ ለማቅረብና ጠቃሚ ማድረግ ነው።\n\nመጀመሪያ \nጉግል እንደ ፕሮጀክት ሆኖ በጃኑዋሪ 1996 እ.ኤ.አ. በላሪ ፔጅ እና ሰርጂ ብሪን በስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ነው የጀመረው።\nየፕሮጀክቱ ሀሳብ የድረ ገጾችን ግንኙነት በማጥናት የተሻለ የፍለጋ አገልግሎት መሰጠት መቻል ነበር። ወደ አንድ ድረ ገጽ ብዙ መያያዣዎች ካሉ ያ ድረ ገጽ ትክክለኛ\nኢንፎርሜሽን አለው የሚለውን ሀሳብ ሞክረው ትክክለኛ መሆኑን አዩ (ይህ ዘዴ ፔጅራንክ ይባላል)፣ ለፍለጋ ድረ ገጻቸውም መሠረት ጣሉ። በእዚያ ጊዜ ፍለጋውን\nየሚያስተናግደው የስታንፎርድ ዌብሳይት ነበር። አድራሻውም http://google.stanford.edu ነበር። ያሁኑ አድራሻቸው google.com \nበ, 1990 (Sep. 15, 1997 እ.ኤ.አ.) ነው የተመዘገበው።",
"role": "assistant"
}
] |
ሚስኪቶ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሚስኪቶ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሚስኪቶ በማዕከል አሜሪካ የሚኖር ብሔር ነው። መሬታቸው ከካሜሮን ርእሰ ምድር ሆንዱራስ ጀምሮ እስከ ሪዮ ግራንዴ ወንዝ ኒካራጓ ድረስ ይዘረጋል። የራሳቸው ሚስኪቶ ቋንቋ አለ። ነገር ግን የእስፓንኛ እና የሚስኪቶ እንግሊዝኛ ፓቷ ተናጋሪዎች በትልቅ ወገን ይገኛሉ። የሚስኪቶ እንግሊዝኛ ፓቷ የመጣ ከእንግሊዞች ጋራ ብዙ ጊዜ በማገናኘታቸው ነበር። ብዙዎቹ ክርስቲያኖች ናቸው።\n\nበጊዜ ላይ ያመለጡ ባርዮች ከነሱ ጋር ስደት ስላገኙ ዘራቸው ተደባልቆ ክልስ ሆነ። መሬታቸውን ለመድረስ አስቸጋሪ በመሆኑ እስፓንያውያን ሰፊ አገሩን ሲወረሩ ለሚስኪቶዎቹ ብዙ ውጤት አልነበረም።",
"role": "assistant"
}
] |
ሚልተን ኦቦቴ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሚልተን ኦቦቴ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "አፖሎ ሚልተን ኦቦቴ (ከ 1917 / Dec. 28, 1924 እስከ 1998 / Oct. 10, 2005) - ከ 1962 እስከ 1966 እ.ኤ.አ. የዩጋንዳ ጠቅላይ ሚኒስተር እና ከ1966-1971 እ.ኤ.አ./1980 - 1985 እ.ኤ.አ. የዩጋንዳ ፕሬዝዳንት ነበሩ። በ1962 እ.ኤ.አ. ዩጋንዳን ከብሪታን ቅን ገዥ አመራር ነጻ ያወጡ ሰው ናቸው።",
"role": "assistant"
}
] |
ሚልተን ኦቦቴ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ሚልተን ኦቦቴ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "አፖሎ ሚልተን ኦቦቴ (ከ 1917 / Dec. 28, 1924 እስከ 1998 / Oct. 10, 2005) - ከ 1962 እስከ 1966 እ.ኤ.አ. የዩጋንዳ ጠቅላይ ሚኒስተር እና ከ1966-1971 እ.ኤ.አ./1980 - 1985 እ.ኤ.አ. የዩጋንዳ ፕሬዝዳንት ነበሩ። በ1962 እ.ኤ.አ. ዩጋንዳን ከብሪታን ቅን ገዥ አመራር ነጻ ያወጡ ሰው ናቸው።",
"role": "assistant"
}
] |
አሶሳ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ አሶሳ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "አሶሳ (የቀድሞ ስሙ አቆልዲ) የቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል ዋና ከተማ ናት። በ1994 እ.ኤ.አ. የሕዝብ ብዛቱ 11,749 ሰዎች ሲሆን በ1997 ቆጠራ መሠረት 20,226 ሰዎች ነው። \n\nከኮንጎ የመጣ የቤልጅግ ሠራዊት በ 1933 ዓ.ም. የጣልያንን ሠራዊት አሸንፎት 1500 ወታደሮች ማርኮ አሶሳን ያዘ።",
"role": "assistant"
}
] |
ቤኒን | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ቤኒን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ቤኒን ወይም በይፋ የቤኒን ሪፐብሊክ በምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። ከምዕራብ ቶጎን፣ ከምሥራቅ ናይጄሪያን እና ከሰሜን ቡርኪና ፋሶና ኒጄርን ትዋሰናለች። ዋና ከተማዋ ፖርቶ ኖቮ ሲሆን የመንግሥቷ መቀመጫ ግን ኮቶኑ ከተማ ናት። የቤኒን የቆዳ ስፋት ወደ 110,000 ካሬ ኪ.ሜ. ሲሆን የሕዝቧ ብዛት ደግሞ ወደ 9.05 ሚሊዮን ይገመታል።\n\nየቤኒን ይፋ ቋንቋ ፈረንሳይኛ ሲሆን እንደ ፎንና ዮሩባ የመሳሰሉት የሀገሪቷ ባህላዊ ቋንቋዎች ሰፊ ተናጋሪ አላቸው። የሮማ ካቶሊክ ክርስትና ብዙ ተከታዮች ሲኖሩት እስላሞች፣ ፕሮቴስታኖችና የቩዱ ተከታዮችም ይገኛሉ። ቤኒን የተባበሩት መንግሥታት፣ የአፍሪካ ሕብረት እናም ሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አባል ናት።",
"role": "assistant"
}
] |
መንግስቱ ኃይለ ማርያም | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ይህን ታሪክ የጸፍው ግለሰብ የመንግስት ሀይለማሪያ ቀንደኛ ደጋፊ እንደሆነ ከፁሁፉ አንጸር መርዳት አያዳግትም ትክክለኛውን ታሪክ ከምንጭ ጋር እንደሚያስተካክልው ተስፍ አደርጋለሁ።\n\nመንግሥቱ ኀይለማሪያም በግንቦት 27 በ1929 እ.ኤ.አ. በአዲስ አበባ ተወለዱ። አባታቸው ሃምሳዓለቃ ሃይለማሪአም ወልዴ፣ እናታቸው ብዙነሽ ተሰማ ነበሩ የአሁኑ መንግስት እና ብዙ የምእራባውያን መንግስታት እሱን እንደ ኮሚኒስት ተኮር አምባገነን አድርገው የሚቆጥሩት ሲሆን የቀድሞው አምባገነን ሮበርት ሙጋቤ የጥገኝነት ጥያቄውን ከተቀበሉ ወዲህ ወደዚምባብዌ ተሰዷል ፡፡",
"role": "assistant"
}
] |
መንግስቱ ኃይለ ማርያም | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "መንግስቱ ኃይለ ማርያም ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ይህን ታሪክ የጸፍው ግለሰብ የመንግስት ሀይለማሪያ ቀንደኛ ደጋፊ እንደሆነ ከፁሁፉ አንጸር መርዳት አያዳግትም ትክክለኛውን ታሪክ ከምንጭ ጋር እንደሚያስተካክልው ተስፍ አደርጋለሁ።\n\nመንግሥቱ ኀይለማሪያም በግንቦት 27 በ1929 እ.ኤ.አ. በአዲስ አበባ ተወለዱ። አባታቸው ሃምሳዓለቃ ሃይለማሪአም ወልዴ፣ እናታቸው ብዙነሽ ተሰማ ነበሩ የአሁኑ መንግስት እና ብዙ የምእራባውያን መንግስታት እሱን እንደ ኮሚኒስት ተኮር አምባገነን አድርገው የሚቆጥሩት ሲሆን የቀድሞው አምባገነን ሮበርት ሙጋቤ የጥገኝነት ጥያቄውን ከተቀበሉ ወዲህ ወደዚምባብዌ ተሰዷል ፡፡",
"role": "assistant"
}
] |
ገምል | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ገምል ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ገ ጉ ጊ ጋ ጌ ግ ጎ ጓ ጐ ጒ \n\nገምል በአቡጊዳ ተራ ሦስተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያና በዕብራይስጥ ፊደሎች ሦስተኛው ፊደል «ግመል» በሶርያም ፊደል «ገመል» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ጂም» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 3ኛ ነው። (በዘመናዊ ተራ ግን 5ኛው ነው።) በግሪክም 3ኛው ፊደል «ጋማ» ይባላል። በነዚህ ቋንቋዎች አጠራሩ «ግ» ሲሆን በዓረብኛ ግን «ጅ» ሆኗል።",
"role": "assistant"
}
] |
ገምል | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ገምል ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ገ ጉ ጊ ጋ ጌ ግ ጎ ጓ ጐ ጒ \n\nገምል በአቡጊዳ ተራ ሦስተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያና በዕብራይስጥ ፊደሎች ሦስተኛው ፊደል «ግመል» በሶርያም ፊደል «ገመል» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ጂም» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 3ኛ ነው። (በዘመናዊ ተራ ግን 5ኛው ነው።) በግሪክም 3ኛው ፊደል «ጋማ» ይባላል። በነዚህ ቋንቋዎች አጠራሩ «ግ» ሲሆን በዓረብኛ ግን «ጅ» ሆኗል።",
"role": "assistant"
}
] |
ዋዌ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ዋዌ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ወ ዉ ዊ ዋ ዌ ው ዎ \n\nዋዌ (ወይም ዋው፣ ወዌ) በአቡጊዳ ተራ ስድስተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥና በሶርያ ፊደሎች ስድስተኛው ፊደል «ዋው» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ «ዋው» በ«አብጃድ» ተራ 6ኛ ነው። (በዘመናዊ ተራ ግን 27ኛው ነው።)",
"role": "assistant"
}
] |
የመርዌ ጽሕፈት | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ የመርዌ ጽሕፈት ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "የመርዌ ጽሕፈት ከ200 ዓክልበ. ያሕል ጀምሮ በመርዌ መንግሥት (ዛሬ ሱዳን) የመርዌ ቋንቋ የተጻፈበት ፊደል ነበር። የወጣው ከግብፃዊው ሃይሮግሊፊክና ዴሞቲክ ጽሕፈቶች ነበር። ከመርዌ መንግሥት በኋላ በተከተሉት በኖባ መንግሥታት ደግሞ ክርስትና እስከ ገባ ድረስ ምናልባት ይጠቅም ነበር፡፡ ከክርስትና በኋላ የጥንታዊ ኖባ ቋንቋ የተጻፈበት በግሪክ ፊደል ሲሆን ከዱሮ መርዌ ጽሕፈት 3 ምልክቶች ተጨምረው ነበር፡፡\n\nበጠቅላላ 23 ምልክቶች ነበሩበት፡፡ ከነዚህ መሀል 4 አናባቢዎች፣ እነሱም /አ/, /እ/, /ኢ/, ና /ኦ/ ነበሩ፡፡ የተናባቢ ምልክቶች ለብቻ ሲታዩ የ/አ/ ድምጽ ያሰሙ ነበር፡፡",
"role": "assistant"
}
] |
ኢንተርሊንግዌ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኢንተርሊንግዌ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ኢንተርሊንግዌ (Interlingue) በ1914 ዓ.ም. በኤድጋር ደቫል የተፈጠረ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። በመጀመርያው ስሙ «ኦክሲደንታል» ነበር። መሠረቱ የተለቀመው በተለይ በምዕራብ አውሮፓ ከሚገኙ ቋንቋዎች ነበር። ስለዚህ ለሮማይስጥ ከፍተኛ ተመሳሳይነት አለው። ከ2ኛ አለማዊ ጦርነት በፊት ከኤስፔራንቶ በኋላ በተናጋሪዎች ቁጥር 2ኛው ትልቁ ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነበር። ከጦርነቱ በኋላ ስሙ ከ«ኦክሲደንታል» ወደ «ኢንተርሊንግዌ» ተቀየረ። ነገር ግን ሌላ «ኢንተርሊንጉዋ» የተባለ ሰው ሠራሽ ቋንቋ በዚያን ጊዜ ስለ ታየ፡ የ«ኢንተርሊንግዌ» ተጽእኖው ይጠውልግ ጀመር።\n\nPatre nor, qui es in li cieles.\nMey tui nómine esser sanctificat,\nmey tui regnia venir.\nMey tui vole esser fat\nqualmen in li cieles talmen anc sur li terre.\nDa nos hodie nor pan omnidial,\ne pardona nor débites,\nqualmen anc noi pardona nor debitores.\nE ne inducte nos in tentation,\nma libera nos de lu mal.\nAmen.",
"role": "assistant"
}
] |
ስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "የሌላንድ ስታንፎርድ ጁኒየር ዩኒቨርስቲ (Leland Stanford Junior University) (በቀላሉ ስታንፎርድ ዩኒቨርስቲ ተብሎ የሚታወቅ) በስታንፎርድ ካሊፎርኒያ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ዩኒቬርሲቴ ነው። በ1884 ዓ.ም. ተከፈተ።",
"role": "assistant"
}
] |
የእንግሊዝ-ዛንዚባር ጦርነት | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ የእንግሊዝ-ዛንዚባር ጦርነት ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "የእንግሊዝ-ዛንዚባር ጦርነት በእንግሊዝ አገርና በዛንዚባር መካከል በነሐሴ ፳፪ ቀን ፲፰፻፹፰ ዓ.ም. የተደረገ ውግያ ነው። ጦርነቱ ከ 06:02 እስከ 06:40 ማለትም በ38 ደቂቃ ውስጥ በመፈጸሙ ከታሪክ መዝገብ ሁሉ አጭሩ ጦርነት ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ሌሶቶ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሌሶቶ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሌሶቶ (ሶጦኛ፦ /ልሱቱ/) በደቡብ አፍሪቃ የምትገኝ ሀገር ስትሆን ከደቡብ አፍሪካ ጋር ድንበር አላት።\n\nታሪከ \nየመጀመሪያዎቹ የሌሶቶ ነዋሪዎች የኮይሳን አዳኞች ሲሆኑ በባንቱ ፍልሰቶች ጊዜ የተለያዩ ባንቱ በሚናገሩ ጎሳዎች ባብዛኛው ተተክተዋል። ሌሶቶ አንድ ሀገር የሆነችው በ1822 እ.ኤ.አ. በሞሹሹ 1ኛ ስር ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ንጉስ ፋህድ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ንጉስ ፋህድ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ፋህድ ቢን አብዱል አዚዝ አል-ሳውድ (አረብኛ:فهد بن عبد العزيز آل سعود) የሳውዲ አረቢያ ንጉስ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።",
"role": "assistant"
}
] |
ንጉስ ፋህድ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ንጉስ ፋህድ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ፋህድ ቢን አብዱል አዚዝ አል-ሳውድ (አረብኛ:فهد بن عبد العزيز آل سعود) የሳውዲ አረቢያ ንጉስ እና ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ።",
"role": "assistant"
}
] |
ጋን ዪንግ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ጋን ዪንግ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ጋን ዪንግ (甘英) በ89 ዓ.ም. በቻይና አበጋዝ ባን ቻው ወደ ሮማ የተላከ የቻይና ተልእኮ ተወካይ ነበር። ወደ ጳርቴ ምዕራብ ጠረፍ ከገሰገሱት ከባን ቻው ሳባ ሺህ ጭፍሮች አንዱ ነበር። \n\nጋን ዪንግ ምናልባት እስከ ሮማ ከተማ ድረስ መቸም ባይደርስም፣ በታሪካዊው መዝገብ እንደተመለከተው ከቻይናውያን ሁሉ በጥንት ወደ ምዕራብ የተጓዘው እሱ ሲሆኑ የተቻለውን መረጃ ስብስቦ ተጽፎ ነበር።",
"role": "assistant"
}
] |
ካቶቪጸ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ካቶቪጸ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ካቶቪጸ (Katowice) (ድምጽ: ፣ ደግሞ በጀርመንኛ \"ካቶቭትዝ\" Kattowitz ይባላል) የፖሎኝ ከተማ ነው። ሲሌሲያ በሚባል ታሪካዊ አካባቢ በአገሪቱ ደቡብ በክሎድኒጻ እና በራቫ ወንዞች መካከል ይገኛል። 315,123 ያሕል ሰዎች ይኖሩበታል። የከተማው ከንቲባ ፕዮትር ኡሦክ ናቸው። \n\nየከደል ማዕድንና የብረታብረት ሥራ መኻል ነው። ዘመናዊ እና የቆዩ ሕንጻዎችና አንድ ትንሽ የአውሮፕላን ማረፊያ አለው።",
"role": "assistant"
}
] |
ቴዲ አፍሮ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ቴዲ አፍሮ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ቴዲ አፍሮ (Teddy Afro) ዕውነተኛ ስሙ: ቴዎድሮስ ካሳሁን ሲሆን ከዘመናችን ወጣት ኢትዮጵያውያን ዘፋኞችና አቀንቃኞች ሁሉ እጅግ ዝነኛ ነው። ቴዲ ለጃማይካዊው ሬጌ ኮከብ ቦብ ማርሊ የዘፈነለት የሬጌ ሙዚቃው በዓለም ዙሪያ እንዲታወቅ ያደረገው ሲሆን በተለይ ለኃይሌ ገብረ ሥላሴ ና ለሌላኛው የኦሊምፒክ ጀግና ቀነኒሳ በቀለ በኦሊምፒክስ ካሸነፉ በኋላ ያወጣቸው ወቅታዊ አልቡሞቹ ይበልጥ ታዋቂ አርገውታል። ቴዲ አፍሮን በጣም ታዋቂ ያደረግው 'ያስተሰርያል' የተባለው አልበሙ ሲሆን ስለ ፍቅር ፣ መቻቻል ፣ ህዝብ ስሜት እንዲሁም ስለመንግስታት እና ስለ ተቃዋሚዎች በፍቅር ለሃገር እድገት መስራት ዘፍኖአል። ዘፈኖቹ ብስል እና ጠንካራ ናቸው።\nቴዎድሮስ ካሳሁን ከድምፃዊነትም በተረፈ የግጥምና ዜማም ደራሲ ሲሆን ከራሱ ስራዎች በተጨማሪ ለተለያዩ ድምፃዊያን የግጥም እና ዜማ ድረሰቶችን አበርክቷል። ቴዎድሮስ ካሳሁን ሐምሌ 7 1968 በአዲስ አበባ ተወለደ። የትምህርት ደረጃ 12+\n\nቴዎድሮስ ካሳሁን ለምን \"ቴዲ አፍሮ\" ተባለ? \nቴዲ አፍሮ የ፲፪ (12)ኛ ክፍል ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ሰፊ ጊዜ ሥለነበረው ከመቸውም በተለየ ሁኔታ በዚያን ጊዜ ነበር በእግር በፈረስ ሥለ ሙዚቃ መጋለብ እና መሮጥ የጀመረው። ፲፱፻፺፩ (1991) አመተ ምህረት አካባቢ ከ ያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት ተመርቀው የወጡ ባለሙያዎች ላስታስ የተባለ የሙዚቃ ባንድ አቋቁመው ነበር:: በዚያን ጊዜ ቴዲ የራሱ የሆነ ባንድ እንዲኖረው ይፈልግ ሥለነበር ከሙያ ጉዋደኞቹ ጋር መመሆን በወቅቱ የነበሩትን ጥሩ ጥሩ የሙዚቃ መሳሪያዎች በመግዛት ላስታስ ከተባለው የሙዚቃ ባንድ ጋር አብሮ ለመሠራት ያላቸዉን ፍላጎት ለባንዱ አባላት ይገልፃሉ:: የባንዱ አባላትም በደስታ ይቀበሉዋቸዋል:: ብዙም ሳይቆዩ የባንዱ ስያሜ ከላስታስ ወደ አፍሮ ሳዉንድ ቀየሩት:: \n ባንዱንም በበላይነት በመቆጣጠር እና በመምራት ቴዲ ትልቅ ድርሻና ሃላፊነት ነበረው:: መሳሪያ ተጫዋቾቹ እንደሚሉት ከሆነ፣ ቴዎድሮስ ካሳሁን ፣ ሽዋንዳኝ ሃይሉ እና ግሩም መዝሙር የአፍሮ ሳውንድ ባለቤቶች ተብለው የሚጠቀሱ ሲሆን \"ቴዲ ግን እንደ ባንዱ ባለቤት ብቻ ሣይሆን እንደ ቅርብ ጏደኛችን ነበር የምናየው\" ይሉታል። እንግዲህ በዚሕ ጊዜ ነበር ቴዎድሮስ ካሣሁን የሚለው ስሙ በቴዲ አፍሮ ተተክቶ ዋነኛ መጠሪያ ስሙ ለመሆን የበቃው።",
"role": "assistant"
}
] |
ሮቤል ተክለማርያም | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሮቤል ተክለማርያም ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሮቤል ተክለማርያም (1966 ዓ.ም. የተወለደ) በ1998 (2006) በዊንተር ኦሊምፒክስ በስካይ ኢትዮጵያን የወከለ ብቸኛና የመጀመሪያ ሰው ከመሆኑም በላይ በዊንተር ኦሊምፒክስ ጨዋታዎች አፍሪካን የወከለ መጀመርያው ስፖርተኛ ነው። \n\nሮቤል በ9 አመቱ ወደ አሜሪካ ቢመጣም አገሩን በጣም ይወዳል። እስከዛሬ ድረስም አማርኛን አቀላጥፎ ይናገራል፡ \nሮቤል በጣሊያኑ ኦሊምፒክ በውጭ አገር የሚኖሩት ኢትዮጵያውያን ባደረጉለት ከፍተኛ ማበረታት የአግሩ ባንዲራ ከሌሎች አገሮች ጎን እንዲውለበለብ እንዳስቻለው ተናግሮአል። ምንም እንክዋ ሮቤል ባደረጋቸው ውድድሮች(ተራራማና እና ሀገር አቋራጭ ስኪቲንግ) ውጤት ባያመስመዘግብም እንክዋ የኦሊምፒክ መግቢያ ሰዓት አስመዝግቦ የኢትዮጵያን ስም ማስጠራት በመቻሉ እስከ ዕድሜው መጨረሻ ኩራት እንደሚሰማው ተናግሮአል። በወቅቱ ፦ ሮቤል ለጋዜጤኞች ሲናገር «እኔ የተጨባጭ ሰው ነኝ። ዓላማዬ ይህ ኦሊምፒክ የሌሎችንም ኢትዮጵያውያን ዐይኖች እንዲከፍት ነው» ብሎአል። ሮቤል ተ/ማሪያም ባሁኑ ጊዜ በእሱና በታላቅ ወንድሙ በውስካንሰን የተቋቋመው ኢትዮጵያ ብሔራዊ ስካይ ፌዴሬሽንእስከ አገር ቤት ድረስ እውቅና እንዲያገኝ የበኩሉን ጥረት እያደረገ ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ሮቤል ተክለማርያም | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ሮቤል ተክለማርያም ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ሮቤል ተክለማርያም (1966 ዓ.ም. የተወለደ) በ1998 (2006) በዊንተር ኦሊምፒክስ በስካይ ኢትዮጵያን የወከለ ብቸኛና የመጀመሪያ ሰው ከመሆኑም በላይ በዊንተር ኦሊምፒክስ ጨዋታዎች አፍሪካን የወከለ መጀመርያው ስፖርተኛ ነው። \n\nሮቤል በ9 አመቱ ወደ አሜሪካ ቢመጣም አገሩን በጣም ይወዳል። እስከዛሬ ድረስም አማርኛን አቀላጥፎ ይናገራል፡ \nሮቤል በጣሊያኑ ኦሊምፒክ በውጭ አገር የሚኖሩት ኢትዮጵያውያን ባደረጉለት ከፍተኛ ማበረታት የአግሩ ባንዲራ ከሌሎች አገሮች ጎን እንዲውለበለብ እንዳስቻለው ተናግሮአል። ምንም እንክዋ ሮቤል ባደረጋቸው ውድድሮች(ተራራማና እና ሀገር አቋራጭ ስኪቲንግ) ውጤት ባያመስመዘግብም እንክዋ የኦሊምፒክ መግቢያ ሰዓት አስመዝግቦ የኢትዮጵያን ስም ማስጠራት በመቻሉ እስከ ዕድሜው መጨረሻ ኩራት እንደሚሰማው ተናግሮአል። በወቅቱ ፦ ሮቤል ለጋዜጤኞች ሲናገር «እኔ የተጨባጭ ሰው ነኝ። ዓላማዬ ይህ ኦሊምፒክ የሌሎችንም ኢትዮጵያውያን ዐይኖች እንዲከፍት ነው» ብሎአል። ሮቤል ተ/ማሪያም ባሁኑ ጊዜ በእሱና በታላቅ ወንድሙ በውስካንሰን የተቋቋመው ኢትዮጵያ ብሔራዊ ስካይ ፌዴሬሽንእስከ አገር ቤት ድረስ እውቅና እንዲያገኝ የበኩሉን ጥረት እያደረገ ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ማርሽ ተፈሪ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ማርሽ ተፈሪ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ማርሽ ተፈሪ ከ1923 ዓ.ም. እስከ 1967 ድረስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ነበር። የግጥሙ ደራሲ ዮፍታሄ ንጉሴ ሲሆን ዜማውን የደረሰው እና ሙዚቃውን ያቀናበረው ኬቮርክ ናልባንዲያን የንጉሡ የሙዚቃ ጓድ መሪ በ1918 ዓ.ም. ነው። \n\nኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ\nበአምላክሽ ኃይል በንጉሥሽ\nተባብረዋል አርበኞችሽ\nአይነካም ከቶ ነጻነትሽ\nብርቱ ናቸውና ተራሮችሽ\nአትፈሪም ከጠላቶችሽ\nድል አድራጊው ንጉሳችን\nይኑርልን ለክብራችን",
"role": "assistant"
}
] |
ማርሽ ተፈሪ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ማርሽ ተፈሪ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ማርሽ ተፈሪ ከ1923 ዓ.ም. እስከ 1967 ድረስ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ነበር። የግጥሙ ደራሲ ዮፍታሄ ንጉሴ ሲሆን ዜማውን የደረሰው እና ሙዚቃውን ያቀናበረው ኬቮርክ ናልባንዲያን የንጉሡ የሙዚቃ ጓድ መሪ በ1918 ዓ.ም. ነው። \n\nኢትዮጵያ ሆይ ደስ ይበልሽ\nበአምላክሽ ኃይል በንጉሥሽ\nተባብረዋል አርበኞችሽ\nአይነካም ከቶ ነጻነትሽ\nብርቱ ናቸውና ተራሮችሽ\nአትፈሪም ከጠላቶችሽ\nድል አድራጊው ንጉሳችን\nይኑርልን ለክብራችን",
"role": "assistant"
}
] |
ቤሲክ (BASIC) | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ቤሲክ (BASIC) ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "በኮምፒውተር ፍርገማ (ፕሮግራሚንግ) ዘርፍ ቤሲክ (BASIC) የሚሰኘው የከፍተኛ ደረጃ ፍርገማ ቋንቋዎችን የሚያዝል ቤተሰብ ነው። የቃሉም ትርጉም 'መሰረታዊ' ወይም 'ቀላል' ቢሆን የተሰየመው ግን ከእንግሊዝኛው Beginner's All-purpose Symbolic Instruction Code አኅጽሮተ ቃል ነበረ። ይህም ማለት \"የጀማሪዎች ሙሉ-ምክንያት ምልክታዊ ትምህርታዊ ኮድ\" የሚያሕል ነው።\n\nቤሲክ መጀመሪያ በ1963 እ.ኤ.አ. ከኮምፒውተር ዘርፍ ውጭ የሚያጥኑ ተማሪዎች ኮምፒውተሮች ይጠቀሙ ዘንድ ጆን ጆርጅ ኬሜኒና ቶማስ ዩጂን ኩርትዝ አበጅተው በዳርትመስ ከሌጅ አቀረቡት። በጊዜው እያንዳንዱ ኮምፒውተር ሌሱ የሚሆን ሶፍትዌር መጻፍ ይጠይቅ በነበረበት ሁኔታ በሳይንስና በሂሳብ የተሰማሩ ሰዎች ብቻ የመስራት ዝንባሌ ነበሯቸው። ቤሲክ በሰማኒያዎቹ (እ.ኤ.አ.) በቤት ኮምፒውተሮች የተሰራጨ ሲሆን፥ ዛሬም በአንዳንድ በጣም በተለወጡ ቋንቋዎች አማካኝነት ተጠቃሚዎች አሉት።",
"role": "assistant"
}
] |
ሀዲስ ዓለማየሁ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሀዲስ ዓለማየሁ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ደራሲ ዶ/ር ሀዲስ ዓለማየሁ (ሃዲስ ኣለማየሁ) ከአባታቸው ከቄስ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ ዓለሙ በደብረ ማርቆስ አውራጃ በጎዛመን ወረዳ በእንጾር ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በጥቅምት ፯ ቀን 1902 ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት በቤተሰባቸው አጠገብና ባባታቸው አገር ደብረኤልያስ ሄደው የግእዝ ትምሕርት ቤት ቅኔ ተቀኝተዋል። የቤተክርስቲያን ስርዐታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በኋላ ወደ በ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. አዲስ አበባ በመሄድ በስዊድን ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በኋላም በራስ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ጊዜ በአስተማሪነት ሥራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት ጣሊያን ወረራ ተከሰተ። \n\nየኢጣልያ ወረራ ሲከሰት ከልዑል ራስ ዕምሩ ኃይለ ሥላሴ ጦር ጋር በምዕራብ ኢትዮጵያ በአርበኝነት ሲዋጉ ቆይተው በመያዛቸው ጣሊያን ከልዑል ራስ ዕምሩ ጋር በግዞት ለሰባት ዓመታት በፖንዞ ደሴትና በሊፓሪ ደሴት ታስረው ቆይተዋል።\n \nከዚያም የተባባሪ ኃያላት ወታደሮች በ1935 ዓ.ም. ሲያስመልጧቸው በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በኋላ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት በተለይም በትምህርት ሚኒስቴር ለረጅም ጊዜ አገልግለዋል።",
"role": "assistant"
}
] |
ሀዲስ ዓለማየሁ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ሀዲስ ዓለማየሁ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ደራሲ ዶ/ር ሀዲስ ዓለማየሁ (ሃዲስ ኣለማየሁ) ከአባታቸው ከቄስ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ ዓለሙ በደብረ ማርቆስ አውራጃ በጎዛመን ወረዳ በእንጾር ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በጥቅምት ፯ ቀን 1902 ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት በቤተሰባቸው አጠገብና ባባታቸው አገር ደብረኤልያስ ሄደው የግእዝ ትምሕርት ቤት ቅኔ ተቀኝተዋል። የቤተክርስቲያን ስርዐታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በኋላ ወደ በ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. አዲስ አበባ በመሄድ በስዊድን ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በኋላም በራስ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ጊዜ በአስተማሪነት ሥራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት ጣሊያን ወረራ ተከሰተ። \n\nየኢጣልያ ወረራ ሲከሰት ከልዑል ራስ ዕምሩ ኃይለ ሥላሴ ጦር ጋር በምዕራብ ኢትዮጵያ በአርበኝነት ሲዋጉ ቆይተው በመያዛቸው ጣሊያን ከልዑል ራስ ዕምሩ ጋር በግዞት ለሰባት ዓመታት በፖንዞ ደሴትና በሊፓሪ ደሴት ታስረው ቆይተዋል።\n \nከዚያም የተባባሪ ኃያላት ወታደሮች በ1935 ዓ.ም. ሲያስመልጧቸው በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በኋላ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት በተለይም በትምህርት ሚኒስቴር ለረጅም ጊዜ አገልግለዋል።",
"role": "assistant"
}
] |
ሶውል | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሶውል ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሶል (서울 특별시 /ሰውዑል/) የደቡብ ኮርያ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 23,000,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 10,287,847 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ኒጄር | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኒጄር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ኒጄር የአፍሪካ አገር ነች።\n\n ኒጄር የዓለም ዋና ዩራኒየም ማዕድን ምንጭ በመሆንዋ ከፍ ያለ ሚና አላት።\n ኒጄር ከዓለም አገራት ሁሉ ለሰው ልጆች ምንጊዜም ከፍተኛው ወላድነት ምጣኔ አላት።",
"role": "assistant"
}
] |
ዩኒቨርስቲ ኦፍ ኦክስፎርድ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ዩኒቨርስቲ ኦፍ ኦክስፎርድ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኦክስፎርድ በኦክስፎርድ፣ ኢንግላንድ የሚገኝ ሲሆን በእንግሊዝኛ ተናጋሪው ዓለም ውስጥ ለረጅም ጊዜ (ከ1088 ዓ.ም. በፊት) ያስተማረው ዩኒቨርስቲ ነው። ኦክስፎርድ ዩንቨርስቲ የተለያዩ የትምህርት ኮርሶችን በመስጠት ብዙ ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎቸን አስመርቋል።",
"role": "assistant"
}
] |
ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ በኢንጂ. ሃይሉ ሻውል የሚመራ የኢትዮጵያ ህዝብ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቶ የነበረ ፓርቲ ነበር።\nይህ ፓርቲ በግንቦት 7 ቀን 1997 በተካሄደው ምርጫ ተመሳሳይ አቋም ያላቸውን መኢአድን ኢዴአፓ-ማድህንን ኤዴሊንና ለዚሁ አላማ የተመሰረተውን ቀስተ ደመናን የሚያካትት ስብስብ ሆኖ የተመሰረተ ነበር። በ1997 ኣ.ም በተደረገው አገር አቀፍ ምርጫ ቅንጅት ከፍተኛ ውጤት በማምጣት (በአንዳንድ ውገኖችም አሸንፎ እንደነበር) ይታወቃል። የአዲስ አበባን አስተዳደር ማሸነፉም በተቀናቃኙ ፓርቲ በኢህአዴግ የታመነ ነበር።\n\nይሁን እንጂ በስልጣን ላይ የነበረው መንግስትባልተረጋገጠ ሁኔታ በምርጫ በማሰነፉና ከምርጫ በኋላ የተደረጉት ድርድሮች ዘልቀው ባለመሄዳችው ከፍተኛ አለመረጋጋት ተፈጥሮ ቆይቶ መንግስት የቅንጅት መሪዎችን እንዲሁም ተቃውሞ ያስሙትን ብዙ ወገኖችን በተለያዩ ክሶች ወንጅሎ በእስራት ይዞ ነበር። ሆኖም ጥቂት የቅንጅት አባሎች የፓርላማ ወንበራችውንም ተረክበው በመንቀሳቀስ ላይ ነበሩ።",
"role": "assistant"
}
] |
የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "''«ወያኔ» ወዲህ ይመራል። ለዚያው ስያሜ መነሻ፣ «ሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ»ን ይዩ።\n\nየኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ወገን ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ጸጋዬ ገብረ መድህን | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ጸጋዬ ገብረ መድህን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ፀጋዬ ገብረመድኅን (1928-1998) ቦዳ ተብላ በምትታውቅ አምቦ ካተማ አካባቢ በምትገኝ ተራራማ ቦታ ተወለዱ። በአምቦ ማአረገ ሕይወት ቀ.ኃ.ሥ. ትምህርት ቤት ከዚያም ጀነራል ዊንጌትና በአዲስ አበባ የንግድ ትምህርት ቤት በአገር ውስጥ ትምህርታችውን ከገፉ በኋላ በቺካጎ ብላክስቶን በህግ ትምህርት ተመርቀው በ1952 እንደ ወጡ በለንደን ከተማ የቴአትር ትምህርት በሮያል ኮርት ቴአትርና በፓሪስ ኮሜዲ ፍራንሴዝ ተከታትለዋል። ከ1954 እስከ 1964 የብሔራዊ ቴአትር በአርቲስቲክ ዳይሬክተርነት አገለግለዋል። ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር ዲፓርትመንትን አቋቁመዋል።\nሆኖም በ1960ዎቹ ደርግ አብዛኛውን የቴአትር ሥራዎቻቸውን ሲያግድ እሳቸውንም ለማሰር በቅቷል።\n\nብላቴን ሎሬት ጸጋዬ በርካታ ግጥሞችን፥ የቴአትር ሥራዎችን የተለያዩ መጣጥፎችንና ዘፈኖችን አበርክታዋል።\nጸጋዬ በ1990 ለጉበት በሽታ ሕክምና በመሻት ወደ ማንሃታን በሄዱበት አርፈዋል። በአዲስ አበባ በቅድስት ሥላሴ ቤተክርቲያን ተቀብረዋል። \nነፍሳቸውን በአብርሃም እቅፍ ያኑርልን::",
"role": "assistant"
}
] |
ጸጋዬ ገብረ መድህን | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ጸጋዬ ገብረ መድህን ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ፀጋዬ ገብረመድኅን (1928-1998) ቦዳ ተብላ በምትታውቅ አምቦ ካተማ አካባቢ በምትገኝ ተራራማ ቦታ ተወለዱ። በአምቦ ማአረገ ሕይወት ቀ.ኃ.ሥ. ትምህርት ቤት ከዚያም ጀነራል ዊንጌትና በአዲስ አበባ የንግድ ትምህርት ቤት በአገር ውስጥ ትምህርታችውን ከገፉ በኋላ በቺካጎ ብላክስቶን በህግ ትምህርት ተመርቀው በ1952 እንደ ወጡ በለንደን ከተማ የቴአትር ትምህርት በሮያል ኮርት ቴአትርና በፓሪስ ኮሜዲ ፍራንሴዝ ተከታትለዋል። ከ1954 እስከ 1964 የብሔራዊ ቴአትር በአርቲስቲክ ዳይሬክተርነት አገለግለዋል። ከዚያም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴአትር ዲፓርትመንትን አቋቁመዋል።\nሆኖም በ1960ዎቹ ደርግ አብዛኛውን የቴአትር ሥራዎቻቸውን ሲያግድ እሳቸውንም ለማሰር በቅቷል።\n\nብላቴን ሎሬት ጸጋዬ በርካታ ግጥሞችን፥ የቴአትር ሥራዎችን የተለያዩ መጣጥፎችንና ዘፈኖችን አበርክታዋል።\nጸጋዬ በ1990 ለጉበት በሽታ ሕክምና በመሻት ወደ ማንሃታን በሄዱበት አርፈዋል። በአዲስ አበባ በቅድስት ሥላሴ ቤተክርቲያን ተቀብረዋል። \nነፍሳቸውን በአብርሃም እቅፍ ያኑርልን::",
"role": "assistant"
}
] |
ሞሪሸስ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሞሪሸስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሞሪሸስ በሕንድ ውቅያኖስ ውስጥ በማዳጋስካር አጠገብ የተገኘው ደሴት አገር ነው። ከ፩ ሚሊዮን ኗሪዎች በላይ አሉበት። በ1960 ዓም ነፃነት ከዩናይትድ ኪንግደም አገኘ። \n\nእስከ 1673 ዓም ድረስ ሕልውና የነበረው የታላቅ ወፍ ዝርያ ዶዶ በሞሪሸስ ብቻ ይገኝ ነበር፤ በዚያውም ወቅት መጨረሻው የዶዶ ወፍ አለቀ። የሰው ልጆች ግን እስከ 1500 ዓም ያህል ድረስ አልኖሩበትም። ከዚያ የኔዘርላንድና የፈረንሳይ ሰዎች ይሠፈሩበት ነበር።",
"role": "assistant"
}
] |
ሀንጋሪ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሀንጋሪ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሃንጋሪ (ሀንጋሪኛ፡ ማጋሮርስዛግ [ˈmɒɟɒrorsaːɡ] (ያዳምጡ)) በመካከለኛው አውሮፓ ውስጥ ወደብ የሌላት ሀገር ናት። 93,030 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (35,920 ካሬ ማይል) የሚሸፍነው የካርፓቲያን ተፋሰስ በሰሜን ከስሎቫኪያ ፣ በሰሜን ምስራቅ ዩክሬን ፣ በምስራቅ እና በደቡብ ምስራቅ ሮማኒያ ፣ በደቡብ በኩል ሰርቢያ ፣ በደቡብ ምዕራብ ክሮኤሺያ እና ስሎቬኒያ እና ኦስትሪያ ይዋሰናል። ምዕራባዊው. ሃንጋሪ 9.7 ሚሊዮን ህዝብ አላት፣ ባብዛኛው የሃንጋሪ ብሄረሰብ እና ጉልህ የሆነ የሮማኒ ብሄረሰብ። የሃንጋሪ፣ ይፋዊ ቋንቋ፣ በአለም ላይ በስፋት የሚነገር የኡራሊክ ቋንቋ እና በአውሮፓ ውስጥ በስፋት ከሚነገሩት ኢንዶ-አውሮፓዊ ያልሆኑ ጥቂት ቋንቋዎች መካከል ነው። ቡዳፔስት የሀገሪቱ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ናት; ሌሎች ዋና ዋና የከተማ አካባቢዎች ደብረሴንን፣ ሰዜገድን፣ ሚስኮልክን፣ ፔክስን፣ እና ጋይርን ያካትታሉ።\n\nሃንጋሪ የሶቭየት ህብረት የሳተላይት ግዛት ሆነች፣ ይህም የሃንጋሪ ህዝቦች ሪፐብሊክ መመስረትን አስከትሏል። የከሸፈውን የ1956 አብዮት ተከትሎ፣ ሃንጋሪ በንፅፅር ነፃ የሆነች፣ አሁንም የተጨቆነች ቢሆንም፣ የምስራቅ ብሎክ አባል ሆነች። የሃንጋሪ ከኦስትሪያ ጋር የነበራትን የድንበር አጥር መነጠቅ የምስራቁን ብሎክ እና በመቀጠል የሶቪየት ህብረት ውድቀትን አፋጠነ። እ.ኤ.አ. ጥቅምት 23 ቀን 1989 ሃንጋሪ እንደገና ዴሞክራሲያዊ የፓርላማ ሪፐብሊክ ሆነች። ሃንጋሪ በ2004 የአውሮፓ ህብረትን የተቀላቀለች ሲሆን ከ2007 ጀምሮ የሼንገን አካባቢ አካል ሆና ቆይታለች።",
"role": "assistant"
}
] |
አበበ በሶ በላ። | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ አበበ በሶ በላ። ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "«አበበ በሶ በላ።» በብዙ የአማርኛ የጽሑፍ ትምህርቶች ውስጥ የመጀመሪያው ዓረፍተ ነገር ነው።\n\nታሪክ \n«አበበ በሶ በላ» ለመጀመሪያ ጊዜ በስፋት ጥቅም ላይ የዋለው በበ1970ዎቹ መሠረተ ትምህርት ዘመቻ ጊዜ ነበር። ከ«በ» ውጪ ከ«በ» ጋር የሚመሣሰሉ ሌሎች ሶስት ብቻ ፊደላትን የያዘ በመሆኑ ለማንበብ ይቀላል። «በ» ለመጻፍም ቢሆን በጣም ከሚቀሉት ፊደላት ስለሚቆጠር፣ ቀሪዎቹ ፊደላትም ከርሱ ጋር በጣም ስለሚመሳሰሉ ለመጻፍም ብዙ የማይከብድ ዓረፍተ ነገር ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
አበበ በሶ በላ። | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "አበበ በሶ በላ። ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "«አበበ በሶ በላ።» በብዙ የአማርኛ የጽሑፍ ትምህርቶች ውስጥ የመጀመሪያው ዓረፍተ ነገር ነው።\n\nታሪክ \n«አበበ በሶ በላ» ለመጀመሪያ ጊዜ በስፋት ጥቅም ላይ የዋለው በበ1970ዎቹ መሠረተ ትምህርት ዘመቻ ጊዜ ነበር። ከ«በ» ውጪ ከ«በ» ጋር የሚመሣሰሉ ሌሎች ሶስት ብቻ ፊደላትን የያዘ በመሆኑ ለማንበብ ይቀላል። «በ» ለመጻፍም ቢሆን በጣም ከሚቀሉት ፊደላት ስለሚቆጠር፣ ቀሪዎቹ ፊደላትም ከርሱ ጋር በጣም ስለሚመሳሰሉ ለመጻፍም ብዙ የማይከብድ ዓረፍተ ነገር ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ማሞ ውድነህ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ማሞ ውድነህ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ማሞ ውድነሀህሀህሀህሀህህ የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና ለ12 አመት የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራሲዎች ማኅበር ሊቀ መንበር ነበሩ ። በአቡነ ጳውሎስ በሚመራው የሃይማኖት ኮሚቴ ውስጥ በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን ለማምጣት ጥረት ካደረጉ ሰዎችም አንዱ ነበሩ። የ54 መጻህፍት ደራሲና ተርጓሚ የነበሩት አቶ ማሞ በማስታወቂያ ሚኒሰቴር ስር በሚታተሙ ጋዜጦችና መጽሔቶች በጋዜጠኝነት የሰሩ ሲሆን የፖሊስና እርምጃው ጋዜጣ መስራችና ተባባሪ ዋና አዘጋጅ ነበሩ፡፡ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት የማስታወቂያ ሚኒስቴር ተጠሪ ሆነዉ በተመደቡበት የጋዜጠኝነትና የፖለቲካ ስራ በተጨማሪ ህብረት በተሰኘዉ ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ዘገባዎችና ትንታኔዎች ያቀርቡ ነበር።\n\nባደረባቸዉ ሕመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች ህክምናቸዉን ሲከታተሉ የነበሩት አቶ ማሞ ዓርብ የካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ፀሎተ ፍትሐቱ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳዉሎስ ፓትሪያሪክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መሪነት ተፈፅሟል፡፡ አስክሬናቸውም በደራሲ ሐዲስ ዓለማየውና ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድኅን መካነ መቃብር አጠገብ አርፏል፡፡ በቀብራቸዉ ላይ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ወርቅነህ ገበየሁ የቀድሞዉ የአዲስ አበባ ከንቲባዎች ከንቲባ ዘውዴ ተክሉና ከንቲባ ብርሃነ ደሬሳ ተገኝተዋል፡፡",
"role": "assistant"
}
] |
ማሞ ውድነህ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ማሞ ውድነህ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ማሞ ውድነሀህሀህሀህሀህህ የቴአትር ደራሲ፥ ጋዜጠኛና ለ12 አመት የቀድሞው የኢትዮጵያ ደራሲዎች ማኅበር ሊቀ መንበር ነበሩ ። በአቡነ ጳውሎስ በሚመራው የሃይማኖት ኮሚቴ ውስጥ በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን ለማምጣት ጥረት ካደረጉ ሰዎችም አንዱ ነበሩ። የ54 መጻህፍት ደራሲና ተርጓሚ የነበሩት አቶ ማሞ በማስታወቂያ ሚኒሰቴር ስር በሚታተሙ ጋዜጦችና መጽሔቶች በጋዜጠኝነት የሰሩ ሲሆን የፖሊስና እርምጃው ጋዜጣ መስራችና ተባባሪ ዋና አዘጋጅ ነበሩ፡፡ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት የማስታወቂያ ሚኒስቴር ተጠሪ ሆነዉ በተመደቡበት የጋዜጠኝነትና የፖለቲካ ስራ በተጨማሪ ህብረት በተሰኘዉ ሳምንታዊ የአማርኛ ጋዜጣ ዘገባዎችና ትንታኔዎች ያቀርቡ ነበር።\n\nባደረባቸዉ ሕመም ምክንያት በተለያዩ ሆስፒታሎች ህክምናቸዉን ሲከታተሉ የነበሩት አቶ ማሞ ዓርብ የካቲት ፳፫ ቀን ፳፻፬ ዓ.ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ፀሎተ ፍትሐቱ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳዉሎስ ፓትሪያሪክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መሪነት ተፈፅሟል፡፡ አስክሬናቸውም በደራሲ ሐዲስ ዓለማየውና ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድኅን መካነ መቃብር አጠገብ አርፏል፡፡ በቀብራቸዉ ላይ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ወርቅነህ ገበየሁ የቀድሞዉ የአዲስ አበባ ከንቲባዎች ከንቲባ ዘውዴ ተክሉና ከንቲባ ብርሃነ ደሬሳ ተገኝተዋል፡፡",
"role": "assistant"
}
] |
ከበደ ሚካኤል | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ከበደ ሚካኤል ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ከበደ ሚካኤል (1909-1991) በደብረ ብርሃን ከተማ ኣካባቢ፣ ገርም ገብርኤል አጥቢያ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፱ ዓ.ም.ተወለዱ። ወደ አዲስ አበባ እንደ መጡ መጀመሪያ በአሊአንስ ኢቲዮ-ፍራንሴዝ በኋላም በላዛሪስት ሚሲዮን ትምህርታቸውን ተከታተሉ። የሼክስፒርን ሮሜዎና ዡልየትን ማክቤዝን በመተርጎም እውቅናን ለማትረፍ ችለዋል።\nሌሎች ታዋቂ የትርጉም ሰራዎች መሃል፦\n\nከይቅርታ በላይ በሚል አርእስት ከBeyond the Pardon በ M.Clay የተተረጎመው ሊጠቀስ የቻላል።",
"role": "assistant"
}
] |
ከበደ ሚካኤል | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ከበደ ሚካኤል ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ከበደ ሚካኤል (1909-1991) በደብረ ብርሃን ከተማ ኣካባቢ፣ ገርም ገብርኤል አጥቢያ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፱ ዓ.ም.ተወለዱ። ወደ አዲስ አበባ እንደ መጡ መጀመሪያ በአሊአንስ ኢቲዮ-ፍራንሴዝ በኋላም በላዛሪስት ሚሲዮን ትምህርታቸውን ተከታተሉ። የሼክስፒርን ሮሜዎና ዡልየትን ማክቤዝን በመተርጎም እውቅናን ለማትረፍ ችለዋል።\nሌሎች ታዋቂ የትርጉም ሰራዎች መሃል፦\n\nከይቅርታ በላይ በሚል አርእስት ከBeyond the Pardon በ M.Clay የተተረጎመው ሊጠቀስ የቻላል።",
"role": "assistant"
}
] |
ቮላፒውክ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ቮላፒውክ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ቮላፒውክ (Volapük) ሰው ሠራሽ ቋንቋ ነው። የተፈጠረው በ1872 ዓ.ም. ሮማ ካቶሊክ ቄስ በሆነው በዮሐን ማርቲን ሽላየር በባደን ጀርመን ነበር። ሽላየር አንድ ዓለም አቀፍ ቋንቋ እንዲፈጥር እግዚአብሐር በሕልም እንዳዘዘው አመነ። ከዚያ በኋላ የቮላፒውክ ጉባኤ በጀርመን አገር በ1876 እና በ1879 ተደርጎ እንደገና ጉባኤ በፓሪስ ፈረንሳይ በ1881 ይፈጸም ነበር። በዛ ጊዜ 283 ክለቦች 25 መጽሔቶችና 316 መጻሕፍት ስለ ቮላፒውክ ነበሩ።\n\nየቮላፒውክ ቃላት የተለቀሙ በብዛት ከእንግሊዝኛ ሲሆን አንዳንድ ቃላት ደግሞ ከፈረንሳይኛ እና ከጀርመንኛ ተወሰዱ። ነገር ግን ቃሎቹ በጣም ተቀየሩ። ለምሳሌ 'ቮላፒውክ' የሚለው ስም የተለቀመው ከእንግሊዝኛ ቃላት world /ወርልድ/ (ዓለም) እና speak /ስፒክ/ (ንግግር) ሆኖ /ወርልድ/ ወደ vol ቮል፤ /ስፒክ/ ወደ pük /ፒውክ/ ተቀየረ። ስዋሰው ደግሞ እንደ አውሮጳ ቋንቋዎች ስዋሰው ይመስላል።",
"role": "assistant"
}
] |
ኮምቦልቻ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኮምቦልቻ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ኮምቦልቻ በኢትዮጵያ የአማራ ክልል ከተማና ወረዳ ሲሆን በደቡብ ውሎ ይገኛል።\nበ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ68,766 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 36,102 ወንዶችና 32,664 ሴቶች ይገኙበታል።\n\nበሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ97,038 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ደብረ ዘይት | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ደብረ ዘይት ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ደብረ ዘይት በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቅ ሸዋ ዞንና በአድአ ጨዘላ ወረዳ ይገኛል። \nበ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ131,159 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 64,642 ወንዶችና 66,517 ሴቶች ይገኙበታል።\n\nበሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ104,537 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ጎባ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ጎባ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ጎባ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በባሌ ዞንና በጎባ ወረዳ ይገኛል። \nበ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ50,650 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,256 ወንዶችና 26,394 ሴቶች ይገኙበታል።\n\nበሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34,868 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ጎባ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ጎባ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ጎባ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በባሌ ዞንና በጎባ ወረዳ ይገኛል። \nበ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ50,650 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24,256 ወንዶችና 26,394 ሴቶች ይገኙበታል።\n\nበሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ34,868 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው።",
"role": "assistant"
}
] |
ብርሃኑ ነጋ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ብርሃኑ ነጋ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ውልደትና እድገት\nዶ/ር ብርሃኑ ነጋ 1958 እ.ኤ.አ. ከታዋቂው ነጋዴ የአቶ ነጋ ቦንገር እና ከወይዘሮ አበበች ወልደጊዮርጊስ በደብረ ዘይት ከተማ ተወለዱ። እድሜያቸውም 17 ዓመት እንደሞላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርት መከታተል ጀመሩ።በወቅቱ ገዢውን የደርግ መንግስትን በመቃወም በተካሄደው የተማሪዎች እንቅስቃሴ ተሳትፈዋል። በ1977 መንግስት በፖለቲካ ተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ ሲወስድ ብርሃኑ ከሌሎች አክራሪ ተማሪዎች ጋር ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ አሲምባ ተራራ ተሰደደ። በኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ውስጥ ከተፈጠረው መከፋፈል በኋላ፣ በኢሕአፓ ውስጥ የተፈጸሙ ግድያዎችን በግልጽ በመተቸቱ ታስሯል። ከጥቂት ወራት በኋላ በአጋቾቹ ተፈትቶ ወደ ሱዳን ተሻግሮ ለሁለት አመታት የኖረበት ሲሆን በአሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት እስኪሰጠው ድረስ። በኒውዮርክ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በኒው ፓልትዝ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በኢኮኖሚክስ ያጠናቀቁ ሲሆን በኒውዮርክ ከተማ ከሚገኘው ከኒው ሶሻል ጥናትና ምርምር ትምህርት ቤት በኢኮኖሚክስ ፒኤችዲ አግኝተዋል። \n\nበዚያን ጊዜም በክፍለ አህጉሩ ያለውን ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን ተንትኖ የሚተነትን \"የአፍሪካ ቀንድ\" ዓመታዊ ኮንፈረንስ አዘጋጆች አንዱ ሆነዋል። ከአምስት ዓመታት በላይ በፖለቲካ መሪዎች፣ የፖሊሲ ተንታኞች እና በአፍሪካ ክፍል ለሚደረጉ ለውጦች ፍላጎት ባላቸው ተመራማሪዎች መካከል የእውቀት ውይይት መድረክ ሆኖ አገልግለዋል። የዶክትሬት ትምህርቱን በማጠናቀቅ በቡክኔል ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ ተቀላቀለ፣ ከዚያም ለሦስት ዓመታት በኢኮኖሚክስ መምህር ሆኑ። \nበኋላ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር እምቢልታ የተባለ በየሁለት ወሩ የሚታተም መፅሄት መስርቶ ይንቀሳቀሱ ነበር በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማኅበር መስራች ሊቀመንበር ነበር። ወደ ኢትዮጵያ ተመለስ ብርሃኑ ከባለቤቱ እና ከሁለቱ ልጆቹ ኖህ እና ኢያሱ ጋር በ1994 ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ።ብርሃኑ ስራ ፈጣሪ ሆኖ የኢትዮጵያ አግሮ-በቆሎ የማዳበሪያ አምራች ኩባንያ እና አዲስ መንደር ቤተሰብ ቤት ገንቢዎች መሰረተ። ብርሃኑ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል በመምህርነት አገልግሏል። ከ1996 እስከ 2000 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ፕሬዝዳንት ሆነው አገልግለዋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ለመመስረት የረዱት ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ኃላፊ በመሆን አገልግለዋል። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የማማከር ስራ ሰርተዋል። \nሚያዚያ 8 ቀን 2001 ብርሃኑ እና ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም በብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ የአካዳሚክ ነፃነትን አስመልክቶ ቀኑን የሚቆይ የፓናል ውይይት ያደረጉ ሲሆን በመቀጠልም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ የተማሪዎች ተቃውሞ ተካሂዷል። የታሰሩት ይህ ፓናል በማግስቱ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የተማሪዎች ተቃውሞ አነሳስቷል በሚል ክስ ቢሆንም ሰኔ 5 ቀን በዋስ ተለቀቁ እንጂ አንዳቸውም ፍርድ ቤት አልቀረቡም።\nየ2005 ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ\nበምርጫ 2005 ብርሃኑ መለስ ዜናዊን ተከራክሯል። ከምርጫው በኋላ የፖለቲካ አለመግባባት ቢፈጠርም ከ138ቱ የከተማው ምክር ቤት 137 መቀመጫዎች ውስጥ 137ቱን ያገኙት የCUD አባላት ነሀሴ 20 ቀን 2009 ዓ.ም ተገናኝተው ብርሃኑን የአዲስ አበባ ከንቲባ መረጡ። ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ እና አሰፋ ሀብተወልድ በምክትል ከንቲባ እና በምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ተመርጠዋል። ነገር ግን በጥቅምት ወር በተካሄደው ተቃውሞ ብርሀኑ እንዲታሰር ምክንያት ሆኗል ከየቅንጅት ሊቀመንበር አቶ ኃይሉ ሻውል፣ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፣ የቀድሞ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ አቃቤ ህግ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለ ማርያም እና ሌሎች የCUD አመራሮች እንዲሁም በርካታ የሲቪል መብት ተሟጋቾች እና ገለልተኛ ጋዜጠኞች. የዘር ማጥፋት እና የሀገር ክህደት ወንጀል ተከሷል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና የአውሮፓ ህብረት እስረኞቹ የፖለቲካ እስረኞች መሆናቸውን አውቀው በአስቸኳይ እና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ ጠይቀዋል። ብርሃኑ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት እያለ የነፃነት ጎህ ሲኬድ (\"የነፃነት ጎህ)\" የተሰኘ መጽሃፍ ጽፎ አሳትሟል።በመፅሃፉ ላይ እንደታተመው በኡጋንዳ ካምፓላ በኤምኤም አሳታሚ ግንቦት 2006 ይሁን እንጂ እውነተኛ አሳታሚዎች ነበሩ። አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኘው ከአላፋ አታሚዎች ጋር በመተባበር የወጣት ምሁራን ቡድን። ከ600 ገጾች በላይ ያረጀው መጽሐፉ በከፍተኛ ደረጃ ተወዳጅነት ያተረፈ ሲሆን በመጀመሪያው ቅዳሜና እሁድ ለገበያ ቀርቦ ከ10,000 በላይ ቅጂዎችን በመሸጥ ጥቁር ገበያን በችርቻሮ 5 እጥፍ ዋጋ በማሰባሰብ - መንግስት በመጽሐፉ የተገኙ ሰዎችን ማዋከብ ጀመረ። ትራፊክ ማቆም እና መኪናዎችን መፈለግ፣ ህዝቡ የመጽሐፉን ቅጂ በጥቁር ገበያ ይሸጥ ነበር የሀገር ውስጥ አታሚዎች መጽሐፉን ለማተም ስለፈሩ ተጨማሪ ቅጂዎች ከውጭ መጡ።",
"role": "assistant"
}
] |
ብርሃኑ ነጋ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ብርሃኑ ነጋ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ውልደትና እድገት\nዶ/ር ብርሃኑ ነጋ 1958 እ.ኤ.አ. ከታዋቂው ነጋዴ የአቶ ነጋ ቦንገር እና ከወይዘሮ አበበች ወልደጊዮርጊስ በደብረ ዘይት ከተማ ተወለዱ። እድሜያቸውም 17 ዓመት እንደሞላ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርት መከታተል ጀመሩ።በወቅቱ ገዢውን የደርግ መንግስትን በመቃወም በተካሄደው የተማሪዎች እንቅስቃሴ ተሳትፈዋል። በ1977 መንግስት በፖለቲካ ተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ ሲወስድ ብርሃኑ ከሌሎች አክራሪ ተማሪዎች ጋር ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ አሲምባ ተራራ ተሰደደ። በኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ውስጥ ከተፈጠረው መከፋፈል በኋላ፣ በኢሕአፓ ውስጥ የተፈጸሙ ግድያዎችን በግልጽ በመተቸቱ ታስሯል። ከጥቂት ወራት በኋላ በአጋቾቹ ተፈትቶ ወደ ሱዳን ተሻግሮ ለሁለት አመታት የኖረበት ሲሆን በአሜሪካ የፖለቲካ ጥገኝነት እስኪሰጠው ድረስ። በኒውዮርክ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በኒው ፓልትዝ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በኢኮኖሚክስ ያጠናቀቁ ሲሆን በኒውዮርክ ከተማ ከሚገኘው ከኒው ሶሻል ጥናትና ምርምር ትምህርት ቤት በኢኮኖሚክስ ፒኤችዲ አግኝተዋል። \n\nበዚያን ጊዜም በክፍለ አህጉሩ ያለውን ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎችን ተንትኖ የሚተነትን \"የአፍሪካ ቀንድ\" ዓመታዊ ኮንፈረንስ አዘጋጆች አንዱ ሆነዋል። ከአምስት ዓመታት በላይ በፖለቲካ መሪዎች፣ የፖሊሲ ተንታኞች እና በአፍሪካ ክፍል ለሚደረጉ ለውጦች ፍላጎት ባላቸው ተመራማሪዎች መካከል የእውቀት ውይይት መድረክ ሆኖ አገልግለዋል። የዶክትሬት ትምህርቱን በማጠናቀቅ በቡክኔል ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ፋኩልቲ ተቀላቀለ፣ ከዚያም ለሦስት ዓመታት በኢኮኖሚክስ መምህር ሆኑ። \nበኋላ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ፣ማህበራዊ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር እምቢልታ የተባለ በየሁለት ወሩ የሚታተም መፅሄት መስርቶ ይንቀሳቀሱ ነበር በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማኅበር መስራች ሊቀመንበር ነበር። ወደ ኢትዮጵያ ተመለስ ብርሃኑ ከባለቤቱ እና ከሁለቱ ልጆቹ ኖህ እና ኢያሱ ጋር በ1994 ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ።ብርሃኑ ስራ ፈጣሪ ሆኖ የኢትዮጵያ አግሮ-በቆሎ የማዳበሪያ አምራች ኩባንያ እና አዲስ መንደር ቤተሰብ ቤት ገንቢዎች መሰረተ። ብርሃኑ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል በመምህርነት አገልግሏል። ከ1996 እስከ 2000 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ፕሬዝዳንት ሆነው አገልግለዋል። የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ለመመስረት የረዱት ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ኃላፊ በመሆን አገልግለዋል። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የማማከር ስራ ሰርተዋል። \nሚያዚያ 8 ቀን 2001 ብርሃኑ እና ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም በብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ የአካዳሚክ ነፃነትን አስመልክቶ ቀኑን የሚቆይ የፓናል ውይይት ያደረጉ ሲሆን በመቀጠልም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ የተማሪዎች ተቃውሞ ተካሂዷል። የታሰሩት ይህ ፓናል በማግስቱ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የተማሪዎች ተቃውሞ አነሳስቷል በሚል ክስ ቢሆንም ሰኔ 5 ቀን በዋስ ተለቀቁ እንጂ አንዳቸውም ፍርድ ቤት አልቀረቡም።\nየ2005 ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ\nበምርጫ 2005 ብርሃኑ መለስ ዜናዊን ተከራክሯል። ከምርጫው በኋላ የፖለቲካ አለመግባባት ቢፈጠርም ከ138ቱ የከተማው ምክር ቤት 137 መቀመጫዎች ውስጥ 137ቱን ያገኙት የCUD አባላት ነሀሴ 20 ቀን 2009 ዓ.ም ተገናኝተው ብርሃኑን የአዲስ አበባ ከንቲባ መረጡ። ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ እና አሰፋ ሀብተወልድ በምክትል ከንቲባ እና በምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ተመርጠዋል። ነገር ግን በጥቅምት ወር በተካሄደው ተቃውሞ ብርሀኑ እንዲታሰር ምክንያት ሆኗል ከየቅንጅት ሊቀመንበር አቶ ኃይሉ ሻውል፣ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፣ የቀድሞ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ አቃቤ ህግ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለ ማርያም እና ሌሎች የCUD አመራሮች እንዲሁም በርካታ የሲቪል መብት ተሟጋቾች እና ገለልተኛ ጋዜጠኞች. የዘር ማጥፋት እና የሀገር ክህደት ወንጀል ተከሷል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና የአውሮፓ ህብረት እስረኞቹ የፖለቲካ እስረኞች መሆናቸውን አውቀው በአስቸኳይ እና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ ጠይቀዋል። ብርሃኑ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት እያለ የነፃነት ጎህ ሲኬድ (\"የነፃነት ጎህ)\" የተሰኘ መጽሃፍ ጽፎ አሳትሟል።በመፅሃፉ ላይ እንደታተመው በኡጋንዳ ካምፓላ በኤምኤም አሳታሚ ግንቦት 2006 ይሁን እንጂ እውነተኛ አሳታሚዎች ነበሩ። አዲስ አበባ ውስጥ ከሚገኘው ከአላፋ አታሚዎች ጋር በመተባበር የወጣት ምሁራን ቡድን። ከ600 ገጾች በላይ ያረጀው መጽሐፉ በከፍተኛ ደረጃ ተወዳጅነት ያተረፈ ሲሆን በመጀመሪያው ቅዳሜና እሁድ ለገበያ ቀርቦ ከ10,000 በላይ ቅጂዎችን በመሸጥ ጥቁር ገበያን በችርቻሮ 5 እጥፍ ዋጋ በማሰባሰብ - መንግስት በመጽሐፉ የተገኙ ሰዎችን ማዋከብ ጀመረ። ትራፊክ ማቆም እና መኪናዎችን መፈለግ፣ ህዝቡ የመጽሐፉን ቅጂ በጥቁር ገበያ ይሸጥ ነበር የሀገር ውስጥ አታሚዎች መጽሐፉን ለማተም ስለፈሩ ተጨማሪ ቅጂዎች ከውጭ መጡ።",
"role": "assistant"
}
] |
ካቡል | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ካቡል ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ካቡል የአፍጋኒስታን ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,206,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ሴንት ጆንስ፥ አንቲጋ እና ባርቡዳ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሴንት ጆንስ፥ አንቲጋ እና ባርቡዳ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሴንት ጆንስ የአንቲጋ ና ባርቡዳ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 24,226 (በ1992 ዓ.ም.) ሆኖ ይገመታል። ከተማው በአንቲጋ ደሴት ላይ ተቀምጦ ይገኛል። የአንቲጋ መቀመጫ ከ1624 ዓ.ም. ጀምሮ ሆኗል።",
"role": "assistant"
}
] |
ብዌኖስ አይሬስ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ብዌኖስ አይሬስ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ብዌኖስ አይሬስ የአርጀንቲና ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 13,349,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,768,772 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ዬሬቫን | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ዬሬቫን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ዬሬቫን የአርመኒያ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,462,700 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,267,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ብርጅታውን | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ብርጅታውን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ብርጅታውን (Bridgetown) የባርቤዶስ ዋና ከተማ ነው።\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 96,578 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።\n\nየእንግሊዝ አገር ሰዎች መጀመርያ በ1617 ዓ.ም. በደረሱበት ጊዜ ደሴቱ በሙሉ ወና እንደ ነበረ መዘገቡ። የድሮ ኗሪዎች የአራዋክ ሕዝብ ሲሆኑ ከደሴቱ በካሪቦች ወይም በስፓንያውያን ምክንያት ሸሽተው ነበርና። በደሴቱ የተገኘው ትልቅ ቅርሳቸው ብቻ አንድ ቀላል ድልድይ ነበር። እንግሊዞች ይህን ሲያገኙ ዙሪያውን 'ኢንዲያን ብሪጅ' (የቀይ ሕንድ ድልድይ) አሉት። ከ1646 ዓ.ም. ጀምሮ አዲስ ድልድይና ከተማ ሠርተው የከተማውን ስም ቅዱስ ሚካኤል (Saint Michael) አሉት። ከዚህም በኋላ ስሙ 'ብሪጅታውን' ('የድልድይ ከተማ') ሆነ።",
"role": "assistant"
}
] |
ቤልሞፓን | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ቤልሞፓን ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ቤልሞፓን የቤሊዝ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 12,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ላፓዝ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ላፓዝ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ላፓዝ (La Paz) የቦሊቪያ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1997 ዓ.ም.) 1,250,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ብራዚሊያ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ብራዚሊያ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ብራዚሊያ የብራዚል ዋና ከተማ ነው። በ2013 እ.ኤ.አ. የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 2,789,761 ሆኖ ይገመታል። ይህም በብራዚል ውስጥ በሕዝብ ብዛት አራተኛው ትልቅ ከተማ ያረገዋል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ኤላም | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኤላም ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ኤላም ጥንታዊ ሃገር ነበር። ዛሬ ደቡብ-ምዕራብ ፋርስ በሆነ አቅራቢያ ተገኘ። መነሻው በዋና ከተማው በሱስን (ሹሻን) እና በካሩን ወንዝ ሸለቆ ከታሪክ መዝገብ መጀመርያ ሲሆን እስከ 547 ክ.በ. ድረስ ቆየ። ከሱመር እና ከአካድ (የዛሬ ኢራቅ) ወደ ምስራቅ የሆነ አገር ነበር። የኤላም መንግሥት ለፋርስ ከወደቀ በኋላ ቢሆንም የኤላም ቋንቋ በፋርስ አሐይመንድ መንግሥት በመደብኝነት ቆይቶ ነበር። ይህ ቋንቋ የፋርስኛ ዘመድ ሳይሆን ምናልባት ለደቡብ ሕንድ ድራቪዲያን ቋንቋዎች የተዛመደ ይሆናል።\n\nእስከ ዛሬም ድረስ በፋርስ አገር ውስጥ ኢላም ክፍላገር ከጥንታዊው አገር ተሰይሞ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ኦታዋ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኦታዋ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ኦታዋ (እንግሊዝኛ፦Ottawa) የካናዳ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 812,129 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ፕራያ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ፕራያ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ፕራያ የኬፕ ቨርድ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 99,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ቤዪጂንግ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ቤዪጂንግ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ቤጂንግ (ቻይንኛ፦ 北京፤ ትክክልለኛ ፑቶንግኋ አጠራር፦ /ፐይፂንግ/) የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 10,849,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 8,689,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ሞሮኒ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሞሮኒ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሞሮኒ (موروني) ከ1954 ዓ.ም. ጀምሮ የኮሞሮስ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 60,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ኪንሻሳ | PER | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ኪንሻሳ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ኪንሻሳ የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 8.9 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ኪንሻሳ | PER | {title} ማን ነው? | [
{
"content": "ኪንሻሳ ማን ነው?",
"role": "user"
},
{
"content": "ኪንሻሳ የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 8.9 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ብራዛቪል | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ብራዛቪል ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ብራዛቪል የኮንጎ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 1,169,900 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ዛግሬብ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ዛግሬብ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ዛግሬብ የክሮዌሺያ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 685,500 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ሀቫና | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሀቫና ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሀቫና (እስፓንኛ፦ La Habana /ላ አባና/) የኩባ ዋና ከተማ ነው። በ1507 ዓ.ም. በእስፓንያውያን በደሴቱ ደቡብ ዳርቻ ተመሠርቶ ከተማው በዚህ ሥፍራ ግን አልተከናወነም። ስለዚህ በ1511 ዓ.ም. መሠረቱ በስሜን ዳርቻ ወዳለ ሥፍራ ተዛወረ። \n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,686,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,343,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ሌፍኮዚያ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሌፍኮዚያ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሌፍኮዚያ (Λευκωσία, Lefkoşa) የቆጵሮስ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 197,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ፕራግ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ፕራግ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ፕራግ (Praha) የቼክ ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው። በ900 ዓ.ም. ገደማ ተሠራ።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,941,803 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,212,097 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ሳንቶ ዶሚንጎ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሳንቶ ዶሚንጎ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሳንቶ ዶሚንጎ የዶሚኒካን ሪፑብሊክ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 2,851,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,252,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ሳን ሳልቫዶር | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሳን ሳልቫዶር ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሳን ሳልቫዶር የኤል ሳልቫዶር ዋና ከተማ ነው። በ1517 ዓ.ም. በእስፓንያውያን ተመሠረተ።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 2,224,223 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
ሄልሲንኪ | ORG | ስለ {title} ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ። | [
{
"content": "ስለ ሄልሲንኪ ጥቂት እውነታዎችን ንገረኝ።",
"role": "user"
},
{
"content": "ሄልሲንኪ የፊንላንድ ዋና ከተማ ነው።\n\nየሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,162,900 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 582,600 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል።",
"role": "assistant"
}
] |
End of preview. Expand
in Data Studio
README.md exists but content is empty.
- Downloads last month
- 40