input
stringlengths
1
130k
በሱዳን ቶጎ ጊኒ ኮናክሪ ኮት ዲ ቯር ምርጫዎጥ የሃገራቱ ርዕሳነ ብሔር በስልጣን ኮርቻ እንደተቆናጠጡ መቆየቱ ተሳክቶላቸዋል።
በስነ ቴክኒኩ ዘርፍ የተመዘገቡት ለውጦች ግዙፍ ሚና የተጫወቱ ይመስለኛል።
ስለዚህ እንደድሮው በምርጫ ወቅት በቀላሉ የማጭበርበር ተግባር መፈፀም አይቻልም።
የፖለቲካ ተንታኞች ይህንኑ ለውጥ መንግሥታት አመራራቸውን መቀየር እንደሚኖርባቸው ያመላከተ መልካም ዜና አድርገው ተመልክተውታል።
ይሁን እንጂ በአህጉሩ በስልጣን አላግባብ መጠቀምን የሚያስወግድ መሳሪያ እስከዛሬ አልተፈጠረም።
የዴሞክራቲክ ኮንጎ ሬፓብሊክ እና የኮንጎ ብራዛቪል ሕዝቦች አዲስ ርዕሰ ብሔር ይመርጣሉ።
የሚያሳዝነው ይህንኑ የፕሬዚደንቱን እቅድ ተቃውሞ በወጣው ሕዝብ አንፃር በተወሰደ ርምጃ ሰዎች ተገድለዋል ቆስለዋል።
በዴሞክራቲክ ኮንጎ ሬፓብሊክ የሚታየው ሁኔታም ከጎረቤት ብራዛቪል የተለየ አይደለም።
ፕሬዚደንት ጆሴፍ ካቢላ የርዕሰ ብሔሩን የስልጣን ዘመን በሁለት የሚገድበውን ሕገ መንግሥት የሚያከብሩ አይመስልም።
ፕሬዚደንቱ በሕገ መንግሥቱ መሰረት ጊዚያቸው ሲደርስ ከስልጣን ሊወርዱ እንደሚገባ በደብዳቤ የጠየቁዋቸውን ሰባት የጥምሩ መንግሥት ባለስልጣናትን ከስራ አሰናብተዋል።
የቡሩንዲ ፕሬዚደንት ፒየር ንኩሩንዚዛ ርምጃን ሌሎች ያካባቢ መሪዎችን ሳያበረታታ እንዳልቀረ ጃኪ ሲልየ ገምተዋል።
በቡሩንዲ የተከሰቱት ሁኔታዎች ለሌሎች ያካባቢው ሃገራት አሉታዊ ምሳሌ በመሆናቸው የርዋንዳ እና የኮንጎ መሪዎችም ለሶስተኛ ጊዜ በስልጣን የመቆየት ጥረታቸውን ቀጥለውበታል።
ታዲያ ለአስር ተከታታይ ቀናት የጀርመን ቆይታው የአየር መጓጓዣውን ጨምሮ ወጪውን የሚችለው የፌስቲቫሉ አዘጋጅ ነው።
ወርቃማው ድብ የበርሊናሌ ሽልማት ከታዋቂ የሆሊውድ ብርቅዬ አርቲስቶች አንስቶ እስከ ታላላቅ የዓለማችን የፖለቲካ መሪዎች ተመላልሰውበታል፥
ለአስር ተከታታይ ቀናት በበርሊን ከተማ በደመቀ መልኩ ሲከበር ቆይቶ ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀው በርሊናሌ ፊልም ፌስቲቫል በስተመጨረሻ አስደናቂ ሆኖ ነበር የዋለው።
በፊልሙ ዓለም ፈፅሞ የማትታወቀው የፔሩ ተወላጅ ሴት የፊልም ዳይሬክተር ክላውዲያ ሎዛ ቀዩ ምንጣፍ ላይ በብቸኝነት ተራምዳለች።
በደመቀ ጭብጨባ ታጅባም የወተት ሀዘን በሚል ርዕስ ያቀረበችው ፊልሟ በአንደኝነት ተመርጦ ተሸላሚ አድርጓታል።
የመድኃኒት ቁጥጥርና ክትትል ከሳምንታት በፊት ወደሀገር ዉስጥ መድኃኒቶች በሕገወጥ መንገድ ገብተዉ መያዛቸዉ ተሰምቷል።
መድኃኒቶችንም ሆነ ምግቦችን በተመለከተ ለሚያጋጥሙ ችግሮች ተገቢዉ ጥንቃቄ እንዲደረግ መጠቆም የሚችሉበትን አድራሻ ያዉቃሉ
ይህን ዉል አንዳንዶች በአወንታዊ ጎኑ ሲመለከቱት አንዳንዶች ደግሞ በልጅ ጥፋት ወላጅን የሚጠይቅ በመሆኑ ይተቹታል።
በሀገሪቱ የሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትም ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት ማጠናቀቃቸዉን ሚንስትሯ ገልፀዋል።
በዚህ የኃላፊነት መዉሰጃ ቅፅ ከወላጆችና ከተማሪዎች ዉጭ የትምህርት ፅፈት ቤቶቹና ተማሪዎቹ የሚገቡባቸዉ ዩንቨርሲቲ ሀላፊዎችም ይፈርሙበታል።
ይህም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሚከሰቱ ችግሮች ባለድርሻ አካላት ሁሉ ሀላፊነት እንዲወስዱ ይጠቅማል ነዉ የተባለዉ።
ወጣቱ በሚኖርበት የባህርዳር ከተማ የትምህርት ፅ ቤት ያለፈዉ ቅዳሜ እሱና ወላጆቹ በተዘጋጀዉ ቅፅ ላይ መፈረማቸዉን ገልጿል።
ያም ሆኖ ግን ቅፁ ጥቅልና ያልተብራራ መብትና ግዴታን ተንትኖ የላስቀመጠ ነዉ ብሏል።
ይሁን እንጅ ነገሩ አዲስና ያልተለመደ በመሆኑ በወላጆች ላይ ስጋት ማሳደሩን ተናገራለች።
ከ ዓመት በላይና አዋቂ ቢባልም አብዛኛዉ የካምፓስ ተማሪ የቤተሰቡ ጥገኛ ሆኖ ነዉ የሚኖረዉ።
እንደ ወጣት ብሩክ ቅፁ ምንም ይሁን ምን በዩንቨርሲቲ ቆይታዉ ትምህርቱ ላይ ብቻ ትኩረት እንደሚያደርግ ገልጿል።
የሚታየውን ችግር የየክልሉ ፖለቲከኞች እና ለክልሉ ሕዝብ ቆመናል የሚሉ አንዳንዶች ጥንቃቄ በጎደለው መልኩ የሚሰነዝሩት አስተያየት እያባባሰው መሆኑንም ያመለክታሉ።
ትምሕርት ለሁሉም ዓመታዊ ዘገባ ኢትዮጵያ ትምህርት አገልግሎትን በማስፋፋትና መምህራንን በመቅጠር የተሻለ እድገት ካሳዩ ሃገሮች ተርታ ተመድባለች።
እሸቴ በቀለ የሪፖርቱን ከፍተኛ የፖሊሲ ተንታኝ አነጋግሮ የሚከተለውን ዘገባ አዘጋጅቷል።
እ ኤ አ ከ ጀምሮ ኢትዮጵያ የትምህርት ተደራሽነትንና የክልሎችን ተሳትፎ በማሳደግ ከፍ ያለ ውጤት አስመዝግባለች።
በአዲስ አበባ ና የሶማሌ ክልል መካከል የነበረው ልዩነት ከ በመቶ ወደ በመቶ ዝቅ ማለቱን ሪፖርቱ በምሳሌነት አስፍሯል።
እ ኤ አ በ እና መካከል ለትምህርት የሚመደደበው በጀት በእጥፍ አድጎ አሁን ከአመታዊ በጀቱ አንድ አራተኛው ለትምህርት የተመደበ ነው።
በዚህ ሪፖርት በፋይናንስ በኩል ኢትዮጵያ ያላትን አቅም በአግባቡ እየተጠቀመች እንዳልሆነ ተመልክተናል።
ኢትዮጵያ ከታክስ የምትሰበስበውን አመታዊ ገቢ ከ በመቶ ወደ በመቶ ማሳደግ ብትችል በ የትምህርት ዘርፉን ለመደጎም የሚያስችል ሚሊዮን ዶላር ማግኘት ትችላለች።
በሪፖርቱ መሰረት ኢትዮጵያ ትምህርት አገልግሎትን በማስፋፋትና መምህራንን በመቅጠር የተሻለ እድገት ካሳዩ ሃገሮች ተርታ ተመድባለች።
እንደ ማኖስ አንቶኒኒስ ከሆነ ከኢትዮጵያ የአንደኛ ደረጃ መምህራን መካከል በቂ የሙያ ስልጠና ያገኙት በመቶው ብቻ ናቸው።
እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሃገሮች የትምህርት ዘርፉን በጥራት ለማሳደግ የሚያስችሏቸው አራት መሰረታዊ ነጥቦች በሪፖርቱ ተካተዋል።
አዳዲስ መምህራንን ማሰልጠን እና ተገቢውን ድጋፍ ማድረግ ወሳኝ ጉዳዮች ናቸው።
በኢትዮጵያ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም እጩ መምህራን ወደስራ አለም ሲገቡ የሚደረግላቸው ድጋፍ በምሳሌነት ይጠቀሳል።
በብዙ ሃገሮች እንደሚታየው ለመምህራን የሚሰጠው ስልጠና የመማሪያ ክፍሎች ያሉበትን ነባራዊ ሁኔታ የዘነጋ ነው።
በትምህርት ስልጠናም በዚህ ረገድ ለሚገጥማቸው ችግር መፍትሄ ለመስጠት እንዲችሉ ማዘጋጀት ያሻል።
በብዙ ሃገሮች በአግባቡ ያልሰለጠኑ መምህራንን ወደ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የመመደብ ሁኔታ ይታያል።
መንግስታት ምርጥ መምህራንን እግጅ አስፈላጊ ወደሆኑበት የገጠር አካባቢዎችና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መመደብ መቻል አለባቸው።
አራተኛውና የመጨረሻው መንግስታት ለመምህራን አስፈላጊውን ጥቅማ ጥቅም በመስጠት በሙያቸው እንዲቆዩ ማድረግ ነው።
በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ድንበር ላይ ግጭት ስለድንበሩ ግጭት መረጃ ካካባቢው ነዋሪዎች መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
የዋጋው ግሽበት ከአሥር በመቶ ያላነሰ የኤኮኖሚ ዕድገት ታየባቸው በሚባሉት ባለፉት ዓመታት ውስጥም እየጨመረ ሲሄድ ቆይቷል።
ግሽበቱ በተከታታይ ለአራተኛ ወር ሲቀንስ በተጠቀሰው ጊዜ የምግብ ዋጋ ግሽበት ከ ወደ ከመቶ ማቆልቆሉም ነው።
በሌላ በኩል ምግብ ነክ ያልሆኑ ምርቶች የዋጋ ግሽበት በጥቂቱ መጨመሩ ተመልክቷል።
የጡት ልጅ በፊልም ሥራ ባለሞያዉ ግን ገንዘቡ ይሰጠዉ እተባለበት እጅ ሳይደርስ ቀርቶአል።
ለሚለዉ ጥያቄ ፕሮፊሰር ኃይሌ ገሪማ ጀርመኑ የሥራ አጋሪ በመታመሙ ገንዘቡ ወጭ ሳይሆን ቀረ።
በአዉሮጳ ሕብረት ዉስጥ ያለዉ ኤ ሲ ፒ የሚባለዉ ተቋም ገንዘቡን መልሶ ወሰደዉ ።
እነሱ ይህን ገንዘብ መልሰዉ ሲወስዱት ነዉ እዳዉ የመጣዉ ገንዘቡን ባገኝ ኖሮ እንደዉም ፊልሙን እስካሁን በማቀናበር እጨርሰዉ ነበር።
ብዙም የማዉቀዉ ነገር የለኝም እዉነቱን ለመናገር ይህን ሁሉ የሚሰሩልኝ ወጣት ኢትዮጵያዉያን አሜሪካዉያን በገዛ ፈቃዳቸዉ ተሰብስበዉ ነዉ።
ገንዘብ እንደማላገኝ የሚገልፀዉ ዜና ከአዉሮጳዉ ሕብረት ሲመጣ ወጣቶቹ ተሰብስበዉ መላ ፈልገዉ ነዉ የገንዘብ ማሰባሰብያዉን ዘመቻ የጀመሩት።
ይህን አይነት ሥራ ሰርቼ ስለማላዉቅ የማዉቀዉ ብዙ ነገር የለም።
እኔ እንደዉም ከተጠየኩ ላይቀር ብዙ ጊዜዬን ለማጠፋዉ ወይም የዓድዋ ልጆች ከ ዓመት በኃላ ለተሰኘዉ ፊልም ነዉ።
ፊልሙን ለመሥራት በፊልም ያሰባሰብኩዋቸዉን መረጃዎች በመቁረጥ ነዉ አብዛኛዉን ጊዜዬን የማጠፋዉ።
በአገራችን የጣልያኑ የሞሶሎኒ ጦርነት እንደሳቸዉ እንደ ፕሮፊሰር ኃይሌም ሆነ እንደአባታቸዉ የሁለተኛዉ ዓለም ጦርነት የጀመረበት ነዉ።
አባቴ አርበኛ ስለነበር ለአባቴ ሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት የጀመረዉ ኢትዮጵያ በጣሊያን ጦርነት በሞሶሎኒ ፋሽስት ስትወረር ነዉ።
ግርያዝያኒን ለመግደል ሙከራ ከተደረገ በኃላ በመጣዉ መአት እጅግ ብዜ ኢትዮጵያዉያኖችም አልቀዋል።
ጣልያኖችም ቢሆኑ አሁን በዝያን ጊዜ ያለቀዉን ህዝብ ቁጥር ለማወቅ ብዙ ጥናን ጀምረዋል ነገሩ አዲስ ነገር አይደለም።
አዉሮጳዉያን ሂትለር ኦስትርያና ፖላንድን ሲወር ነዉ ሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ተጀመረ ብለዉ ታሪክን ያስቀመጡት።
ለኃያላኑ አገራትም የሁለተኛዉ ዓለም ጦርነት በዚህ ጊዜ ተጀመረ ብለዉ ነዉ የሚሉት።
ለፊልሙ ትረካዉን ጽፊ ጨርሻለሁ ያሉን ፕሮፊሰር ኃይሌ ገሪማ ይህን በፊልም መልክ በማቀናበር ከ ዓመታት በላይ እንደሰሩ ተናግረዋል።
የዚህን ታሪክ በፊልም ለማስቀመጥ ካቀድኩ ቆየሁ ስራዉን ከጀመርኩ ከ ዓመታ በላይ ሆነኝ።
አርበኞችን ባገኘሁ ቁጥር በፊልም መልክ እየቀዳሁ ስብስቤ አስቀምጥ ነበር።
እናም አርበኞችን በፊል የቀርፅኩ ታሪኩን የሚዉቁ የታሪክ ሰዎችን እየጠየኩ እስካሁን ፊልሙን ስሠራ ነበር።
ጤዛ የተሰኘዉንም ፊልሜን ስሠራ ወጣ ገባ እያልኩ በጎን የዓድዋ ልጆች ከ ዓመት በኃላ የሚሰኘዉን ፊልሜን ሳቀነባብር ስሠራ ነበር።
እስከ ፊታችን መስከረም ወር ያልቃል የሚል ተስፋ አለኝ ለሥራ ማስኬጃ የሚሆን ገንዘብ ለማግኘት ወደ አዉሮጳ ይዤዉ ሳልመጣ አልቀርም።
ጤዛ ፊልም የፊልም ባለሞያው የኃይሌ ገሪማ ወዳጆችና አድናቂዎች በዋሽንግተን ዲሲ ለፊልሙ መስሪያ የሚውል የገንዘብ ማሰባሰብያ ምሽት አዘጋጅተዋል።
በዝግጅቱ ላይ የኃይሌ ፊልም ይቀርባል ዉይይትም እንደሚኖር ከዝግጅቱ አስተባባሪዎች አንዱ የሆነዉ ጋዜጠኛና ደራሲ ታምራት ነገራ ገልፆአል።
በዲሲ የምንገኝ አብዛኛዎቻችን ኢትዮጵያዉያን ፕሮፊሰር ኃይሌ ገሪማን ጋሼ ኃይሌ ነዉ የምንለዉ።
ጋሽ ኃይሌ በአሜሪካ ዉስጥ እጅግ ከፍተኛ አስተዋፅዖ ካደረጉ ሰዎች መካከል አንዱ ነዉ።
በአጠቃላይ በፊልም ኢንዱስትሪ ሁለት ነገር አለ የቴክኒክ እጥረት ሁለተኛዉ ጥቁርን በመልካም ነገር የመግለፅ ችግር ነዉ።
ሆን ተብሎ ተቋማዊ ዘረኝነት ከሚገለፅባቸዉ መድረክ አንደኛዉ ፊልሞች ናቸዉ።
ጠጋ ብዬ ጋሽ ኃይሌን ስከታተለዉ በጣም የሚገርም ስራዎችን ነዉ እየሰራ ያለዉ።
እዚህ ዲሲ መኖር ከጀመርኩ ጀምሮ ሳንኮፋ በተሰኘዉ መገናኛ ቤቱ እናገኘዋለን እንጫወታለን በጣም ጋሽ ኃይሌ ለሰዉ ቅቡል ሰዉ ነዉ።
ስቱድዮ አስገብቶ እንዴት እንደሚሰራ ምን ምን ፕሮጀክት እንዳለዉ የሚያካፍል ሰዉ ነዉ።
ለተሰኘዉ ጥያቄ ጋዜጠኛና ደራሲ ታምራት ነገራ አንድ ሰዉ በዚህ አይነት ፕሮጀክት ላይ የሚሳተፈዉ የተፈለገዉ ብር ይሟላል ብሎ አይደለም።
ይህ ገንዘብ በትልልቅ ካንፓኒዎች ወይም በሃገር ደረጃ ድጋፍ ካላገኘ ይህን ያህል ብር መሰብሰብ ላይሆን ይችላል።
ግን በዚህ ምክንያት ብቻ የሚፈጠረዉ ማህበረሰብ በራሱ ትልቅ ነገር ነዉ።
በሌላ በኩል በዚህ መድረክ የጡት ልጅ የተባለዉ የፊልም ስራ እቅድ ላይ መሆኑ መታወቁ በራሱ ትልቅ ጉዳይ ነዉ።
ግን የራሳችንን ሥራ የራሳችንን ባህል የራሳችንን ታሪክ ራሳችን በጀት መመደብ እንዲህ ነዉ የምንለማመደዉ።
ፕሮፊሰር ኃይሌ ገሪማ ዩኤስ አሜሪካና ኢትዮጵያ የተመዘገበዉ የፕሮፊሰር ኃይሌ ገሪማ የፊልም ድርጅት ነጎድጓድ ፕሮዳክሽን ይባላል።
የፊልም ባለሞያዉ ዋሽንግተን ላይ ሳንኮፋ የሚል የመገናኛ መደብርም እንዳለቸዉ ነዉ የገለፁት እንደ አንዱ የፊልማቸዉ ስያሜ።
ኃይሌ ገሪማ ኢንዲጎጎ የርዳታ ማሰባሰብያ በእኛም ሃገር ለሚገኙት ጥሩ ጥሩ ወጣት ፊልም ሰራተኛ ወጣቶች መደገፍያ መለመድ እንዳለበት ሳይገልፁ አላለፉም።
በርግጥ ይህ አይነቱ የገንዘብ የማሰባሰብ ዘመቻ በኢትዮጵያ ላሉት የፊልም ሰራተኞች ሊታሰብ የሚገባ ነዉ።
ግዜ ሳያመልጠን የዓይን ምስካሪዎች ከጃችን ሳይሾልኩ በፊልም ሰራተኞች እገዛ ታሪካችንን ጽፈን ለተቀሪዉ ትዉልድ ልናስተላልፍ ይገባል ብለዋል።
የራሳችንን ፊልሞች የራሳችንን ትያትሮች የራሳችንን መፅሐፎች በራሳችን ቋንቋ መስራት መቻል አለብን እላለሁ።
ለምሳሌ ጤዛ የተሰኘዉ የጋሽ ኃይሌ ፊልም በጀርመኖች ርዳታ ነዉ የተሰራዉ ይኸዉ ፊልም የተለያዩ ዓለማቀፍ ሽልማትችን አግኝቶአል።
ከዚህ በኃላ ግን እኛም ራሳችን መስራት መቻል አለብን ራሳችን መጀመር አለብን።
የራሳችንን የፊልም ሥራ ባለሞያዎች የራሳችን ደራሲዎች የራሳችን ከያኒዎች እኛ መሸከም መጀመር አለብን ።
እስካሁን ግን የአድዋ ድል በተሳካ መልኩ ተሰርቶ በርካታ ህዝብ ሲያየዉ አላየንም።
እናም የራሱን ታሪክ ማየት የሚሻ ሰዉ ይህን ፕሮጀክት እንዲረዳ እጋብዛለሁ።
ለፊልም ሥራዉ የሚያስፈልገው ገንዘብ ተሟልቶ የጡት ልጅ ፊልም ከፍጻሜ ደርሶ ለተመልካች እንዲቀርብ እንመኛለን።
እስካሁን ሺ ተማሪዎች ብቻ ናቸዉ ትምህርታቸውን የሚከታተሉት ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
ተከታዩ ዘገባ ስለ ክሬሚያ መያዝ እና ስለ ዩክሬይን ፕሬዚዳንት ፔትሮ ፖሮሼንኮን የበርሊን ጉብኝት ይመለከታል።
ኢትዮጵያዉያን የትልቁ ቱጃር የሼክ መሐመድ ሁሴይን አል አሙዲ መታሰርን ትልቅ ርዕሳቸዉ እድርገዉ እየተከራከሩ ነዉ።