input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የዳርፉር ደፈጣ ተዋጊዎችን ለመደምሰስ ከተመሠረተዉ የግመለኞች ጃንጃዊድ ሚሊሺያ ጦር የተመለመለዉ የፈጣን ድጋፍ ሰጪ ጦር ሰልፈኛ አድመኞቹን በመደዳ ረሸናቸዉ።
|
የመብት ተሟጋቾችና ተቃዋሚዎች እንደሚሉት የካርቱም ጭፍጨፋ በተባለዉ በሰኔ ቱ የኃይል እርምጃ ሲያንስ ሲበዛ ሰላማዊ ሰዉ ተገድሏል።
|
ወታደራዊዉ ሁንታ የሰየመዉ አጣሪ ኮሚቴ ግን የሟቾቹን ቁጥር ብሎታል።
|
የኢትዮጵያዉን ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ እና የአፍሪቃ ሕብረት መሪዎችን ከአዲስ አበባ አሩጦ ካርቱም የዶለዉ የሰኔ የካርቱም ጭፍጨፋ ነዉ።
|
ካርቱም የሰላሳ ዘመን ገዢዋን ባሰናበተች በ ኛ ወሯ የግፍ ስዉዖችዋን በቀበረች በሁለተኛ ወር ከሁለተኛ ሳምንቷ ፈገገች።
|
የሽግግር መንግስቱን መርሐ ግብር የሚመሰረተዉ የአብዮቱ መሰረታዊ ዓላማ በሆኑት ነፃነት ሰላምና ፍትሕ ማስፈን ላይ ነዉ።
|
ቁጥር አንድ ቅድሚያ የሚሰጠዉ ጦርነቱን ማቆምና ዘላቂ ሰላም ማስረፅ ነዉ።
|
ጠቅላይ ሚንስትሩ ራሳቸዉ ባለፈዉ መጋቢት ዘጠኝ ከግድያ ሙከራ ለጥቂት ነዉ ያመለጡት።
|
ከሁሉም በላይ ሕዝቡን ተቃዉሞ የጫረዉ የምጣኔ ሐብት ድቀት ዛሬም ያቺን ደሐ ሰፊ የየዋሆች ሐገር እየፈደፈዳት ነዉ።
|
ኢትዮጵያ የኢታካ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ካዚዶንያ ግሩፕ የተባለ የጣልያን ድርጅት የገነባው ኢታካ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ከጥቂት ጊዜ በፊት መመረቁይታሳል።
|
መቐለ አሸጎዳ አካባቢ የተገነባው ይህ የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ የተለያዩ ዘመናዊ የሴቶችና ወንዶች አልባሳት አምርቶ ወደ አውሮጳ ገበያ ያቀርባል።
|
ኢታካ በአሁኑ ጊዜ ለአንድ ሺህ አንድ መቶ ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል ፈጥሯል።
|
የኢትዮጵያ መንግስት ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት እንደሰጠው የኢንዳስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስቲር ዴኤታ ዶክተር መብራህቱ መለስ አስታውቀዋል።
|
አፍሪቃ የኧል በሽር ዉዝግብ የጋረደዉ የአፍሪቃ ሕብረት ጉባኤ ኛዉ የአፍሪቃ ሕብረት መንግሥታ የመሪዎች ጉባዔ ከትናንት ጀምሮ በደቡብ አፍሪቃ ጆሃንስበርግ ተካሄደ።
|
በዚህም ምክንያት የደቡብ አፍሪቃ መንግሥት በመጀመርያ ደረጃ እንደ እንደ ሕጋዊ የሕብረቱ አባል ሃገር ውሳኔውን የማክበር ግዴታ አለበት።
|
በጉባኤዉ መክፈቻ የወቅቱ የአፍሪቃ ሕብረት መሪና የዚምባቢዉ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ በአፍሪቃ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ሃገራት ጥረት እንዲያደርጉ ጥሪ አስምተዋል።
|
ሙጋቤ ያለ ሰላም የአፍሪቃ የኤኮኖሚ አጀንዳ ስኬታማነት አይኖረዉም ሲሉም ተናግረዋል።
|
ይህ ደግሞ እስከ ጎርጎረሳያዊዉ ዓ ም ድረስ በአህጉሩ ማንኛዉም ጦርነት ለመግታት የያዝነዉን እቅዳችንን ከግብ በማድረሱ ጥረት ላይ ዋነኛ ርምጃ ነዉ።
|
ሙጋቤ ሴቶች በአህጉሪቱ ለሚታየዉ ልማት ያላቸዉን አስተዋፅኦ በማወደስ ሴቶችን በንቁ ለማሳተፍ አፍሪቃ በቀጣይ ስልጣን ልትሰጣቸው እንደሚገባ ተናግረዋል።
|
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ንኮሳዛና ድላሚኒ ዙማ የአፍሪቃ ሃገራት በምዕራብ አፍሪቃ የተከሰተዉን ኤቦላ ተኃዋሲን ለመዋጋት ያደረጉትን ጥረት አወድሰዋል።
|
እንድያም ሆኖ በአፍሪቃ እያሻቀበ የመጣዉ ድሕነት ሥራ አጥነትና ግጭቶች አህጉሪቱን ሥጋት ላይ መጣላቸዉ አልቀረም ሲሉ ነዉ የገለፁት።
|
በዚህም ምክንያት በሽዎች የሚቆጠሩ አፍሪቃዉያን ብሩህ ሕይወትን ፍለጋ ወደ አዉሮጳ ለመግባት ሜዲተራንያን ባህር ላይ ያልቃሉ ሲሉ ድላሚኒ ዙማ ተናግረዋል።
|
የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ በበኩላቸዉ በሁለቱ ቀናት ጉባኤ መሪዎቹ አህጉሪቱን ለመቀየር በሚያስችሉ ነጥቦች ላይ ይነጋገራሉ።
|
አፍሪቃ በአዲስ የልማትና እድገት ጎዳና ላይ ትገኛለች ይህ ደግሞ በዓለም የፖለቲካ መድረክ ለመሳትፍ የሚሳችላት አቅጣጫ ነዉ።
|
የአፍሪቃ ሕብረት መንግሥታትና ርዕሳነ ብሔራት ደቡብ አፍሪቃ ላይ ትናንት የጀመሩት ጉባኤ ዛሬ ምሽት ላይ በይፋ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።
|
በጉባኤ ላይ ከተነሱት በርካታ የመነጋገርያ ነጥቦች መካከል አሸባሪነትን ስደትንና ድህነትን ማጥፋት የተሰኙት ርዕሶች ይገኙበታል።
|
ከዓለም ደሐ አገሮች ተርታ የምትመደበው ቡርኪና ፋሶ ግን ምርጫ ማካሄድ ብቻ ሳይሆን ኢኮኖሚያዊ ለውጥም እንደሚያስፈልጋት የአገሪቱ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ያምናሉ።
|
የአገሪቱ ድህነት እና ከ ሚሊዮን ህዝብ ስድሳ በመቶ ድርሻ እንዳለው የሚነገርለትን ወጣት የሚፈትነው ስራ አጥነት ተጨማሪ ገፊ ምክንያቶች ነበሩ።
|
እናም ለቡርኪና ፋሶ ወጣቶች የብሌዝ ኮምፓዎሬ ከስልጣን መልቀቅ ብቻ በቂ አይደለም።
|
ብዙዎች ከሁለት ወራት በኋላ የሚካሄደው ምርጫ ይዞ የሚመጣው አዲስ መሪ ብቻ ሳይሆን የአዲስ ዘመን ብስራት ጭምር ነው ብለው ተስፋ አድርገዋል።
|
ለቡርኪና ፋሶ ዜጎች ብሌዝ ኮምፓዎሬና ትናንት እንዳይመለሱ ሆነው አልፈዋል።
|
የቡርኪና ፋሶ ዜጎች በጉጉት የሚጠብቁት አገራዊ ምርጫ ለፕሬዝዳንታዊው መንበረ ስልጣን አስራ አንድ እጩዎች ይወዳደሩበታል።
|
አብረውት ግን ስጋቶች መምጣታቸው እንደማይቀር ነው አሊ ሳኑ የቡርኪናቤ ሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ዋና ጸሃፊ የሚገምቱት።
|
ሲቪል ድርጅቶች ወገንተኛ ሳይሆኑ ሰላምና መረጋጋት ለአገሪቱ እጅግ ጠቃሚ ነገሮች መሆናቸውን የማሳወቅ ኃላፊነት አለባቸው።
|
እጅጉን የሰለጠኑ ወታደሮች እና ዘመናዊ ትጥቆች ያሉት ይህ ኃይል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኮሎኔል ኢሳክ ዚዳ ከመንግስታዊ መዋቅር እንዲባረሩ እስከ መጠየቅ ደርሷል።
|
ክፍለ ጦሩ ከአንድ ኦመት በፊት በብሌዝ ኮምፓዎሬ ላይ በተቀሰቀሰው ተቃውሞ ለሞቱት ሰዎች እና ቁስለኞች ተጠያቂ ሆኖዋል።
|
ይሁንና እንደ አሊ ሳኑ ከሆነ የቡርኪና ፋሶ ምርጫ ማካሄድ ብቻውን ካለ ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ዋጋ አይኖረውም።
|
በዚህ ምርጫ ከሚሳተፉት የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዳቸውም ቡርኪና ፋሶ የምትገኝበትን ኋላ ቀርነት ለመታገል የሚያስችል እቅድ የላቸውም።
|
አገሪቱ በበቂ ሁኔታ እስካላደገች እና ደሐ እስከሆነች ድረስ ከምርጫውም በኋላ ተዓምር ይፈጠራል ብዬ አልጠብቅም።
|
በዚህ ጉዳይ ላይ የአካባቢዉ ነዋሪዎች የታዘቡት ካለ አስተያየታቸዉን እንዲሰጡን ጠይቀን ነበር።
|
ጉዳዩን እየተከታተሉ መሆናቸዉን የነገሩን በአዲስ አበባ ነዋሪ የሆኑት የሕግ ባለሙያዉ አቶ ከበደ ኃይለማርያም የወልቃይት ጠገዴ ጥያቄ ትክክል ነዉ ይላሉ።
|
በማኅበራዊ ድረ ገፆች የመላምት ትንታኔዎች በዝተዋል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
በዘመነ ኮቪድ የህክምና ባለሙያዎች ሥራ እየተመሰገነ ነው ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ስፖርት ዓመታዊ የስፖርት ክንውን ለመጀመሪያ ግዜ አፍሪቃ የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድርን በምድሯ ለማዘጋጀት በቃች።
|
ዓ ም የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ ስሜት በዛሬው የስፖርት ዝግጅታችን በ ዓ ም ውስጥ የተከናወኑ አበይት ስፖርታዊ ክስተቶችን እንቃኛለን።
|
በተለይ በኦሮሚያ ክልል በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ በሰዎች ላይ የሚደርሰው አፈና እና እስራት ሊቆም ይገባል ብሏል።
|
የሰብዓዊ መብቶች ሊግ የኢትዮጵያ መንግሥት እስራት ያቁም ጥሪ በኢትዮጵያ በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ የታሰሩ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲፈቱ የሰብዓዊ መብቶች ሊግ አሳሰበ።
|
በሊጉ የአፍሪካ ቀንድ ጉዳዮች እንዳስታወቀው የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል የወጡ መመሪያዎች በፖለቲካው ላይ የጎላ ተጽዕኖ እያሳደረ ነው።
|
በሺህ የሚቆጠሩትም የተፈናቀሉበት የኦሮሚያና የኢትዮጵያ ሶማሌ አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭት በሳምንቱ የማኅበራዊ የመገናኛ አውታሮች አብይ መነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ ቆይቷል።
|
ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ የቴሌኮም መሣሪያዎች በአጠቃላይ እንዲመዘገቡ የሰጠው ቀነ ገደብም በርካቶችን አነጋግሯል።
|
ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ሥፍራዎች የተለያዩ ብሔሮች ግጭት ያሳሰባቸው የማኅበራዊ መገናኛ አውታሮች ተጠቃሚዎች የግጭቶችን መንሥዔ በመጥቀስ የተለያዩ ትንታኔያቸውን ሰጥተዋል።
|
በርካቶች በሰጡት አስተያየት የሰሞኑ ግጭት ድንገት የተከሰተ እንዳልሆነ ይልቁንስ ውስጥ ውስጡን ሲብላላ የከረመ መሆኑን ጠቅሰዋል።
|
ለዚህ ሰበቡ በብሔር ላይ የተመሰረተው የፌዴራል ሥርዓት ነው ሲሉ ይሞግታሉ።
|
አሁን ቡርጂና ጉጂ አማራና አፋር ቅማንትና ጎንደር እረ ተወኝ ጌታው ያለው ደግሞ ከኢትዮጵያ በዋትስአፕ አድራሻችን መልእክቱን የላከልን ተከታታያችን ነው።
|
ለበርካታ ሰዎች ሞት እና በሺህዎች ለሚቆጠሩት ደግሞ የመፈናቀል ሰበብ የሆነው የኦሮሚያ እና የኢትዮጵያ ሶማሌ አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭት አሁንም አሳሳቢነቱ አላከተመም።
|
ቀደም ሲል የሶማሌ ክልል በአወዳይ የሞቱ የክልሉ ተወላጆችን ለማሰብ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የሐዘን ቀን ማወጁ ይታወሳል።
|
በተለይ የመስከረም ሁለቱን የአወዳይ ጭፍጨፋ በሚል በመሰየም የክልሉ ባንዲራ ዝቅ ብሎ እንደሚውለበለብ ማድረጉ ተገልጧል።
|
ሞሐመድ አዩብ በፌስቡክ በሰጠው አስተያየት ፌዴራሊዝም ስርዓት ችግር ሳይሆን መንግስት ያሉበትን ችግሮች መቅረፍ ማስተካከል አለበት ይላል።
|
ሞሐመድ በሀገሪቱ አለ ያለው እድገት የተገነባው በፌዴራል ስርዓት ነው ሲል አክሏል።
|
በውጭ የሚኖሩ ስደተኞች ለሃገራችሁ ለውጥ እና እድገት አይናችሁ ደም ይለብሳል ሲልም ጽሑፉን አጠቃሏል።
|
ተጨማሪ ከኢትዮጵያ በዋትስአፕ የደረሰን መልእክት ላኪ ነዋሪነቱ በአፋርና አማራ አዋሳኝ አካባቢዎች እንደሆነ ተናግሯል።
|
እኔ አፋር እና አማራ ክልል የሚታዋስነው ወረዳ ሀብሩ ነዋሪ ነኝ።
|
በስሜን ወሎ ሀብሩ ወረዳ ነው ቁጥር ጃራ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ነው።
|
ሌላ ከኢትዮጵያ በዋትስአፕ የደረሰን መልእክት የግጭቶች ሰበብ ያለውን ለመጠቃቀስ ይሞክራል።
|
አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በበኩሉ በምሥራቁ የኢትዮጵያ ክፍል ስለተከሰተው ግጭት መግለጫ አውጥቷል።
|
ኤምባሲው በኦሮሚያ ሶማሌ ድንበር የተከሰተውን የጎሳ ግጭት አስመልክቶ መስከረም ዓ ም ያወጣውን መግለጫ በርካቶች በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ተቀባብለውታል።
|
በተመሳሳይ ሁኔታ ግጭቱ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ለችግሩ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲሹ መበረታታት ይኖርባቸዋል ሲል አክሏል።
|
ከምን በላይ የኪራይ ሰብሣቢ ባለሥልጣን መበራከትና የኢትዮጵያ ህዝብ ችግራቸውን ነቅሦ እደያወጣበቸው የሚደረግ ሴራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ መረደት ያለበት ይመሥለኛል ይላል።
|
በብሔረ እና በድንበር ምክንያትም ኢትዮጵያውያን መጋጨት እንደሌለባቸው አበክሮ ይጠይቃል።
|
በሳምንቱ ሌላኛው መነጋገሪያ ሆኖ የሰነበተው የኢትዮ ቴሌኮም መግለጫ ነው።
|
ይህ የኢትዮ ቴሌኮም መግለጫ በብዙዎች ዘንድ የተለያዩ ጥያቄዎችን አጭሯል።
|
ገሚሱ መግለጫው የወጣው ሕገወጥነትን ለማስወገድ ነው ከእንግዲህ ስልኮችን የሚሰርቁ ስለሚታወቁ ጥሩ ነው ሲሉ መግለጫውን ደግፈዋል።
|
ገሚሱ ደግሞ የለም ይህ መግለጫ የወጣው ቀድሞም ያለአግባብ ሲበዘብዘን የከረመው ኢትዮ ቴሌኮም ለተጨማሪ ብዝበዛ ሲያመቻቸን ነው ሲሉ ተደምጠዋል።
|
እነሱ ሀብት ሳያስመዘግቡ እኛን ቀፎ አስመዝግቡ ይሉናል ኤርሚ ፍሪደም ኢትዮ የሰጠው አጭር አስተያየት ነው።
|
ደረጃ ያልጠበቁ ስልኮች ሲሸጥ የት ነበር የአደሬ ደሞ ሌላ እጥር ምጥን ያለ አስተያየት።
|
ሔስ ሰርት በበኩሉ፦ በሌብነት የዘቀጠው ባለሥልጣን እያለ የእርሱ ንብረት ምንም ሳይባል የኔ ተራ ቀፎ ትመዝገብ ማለት እህህህህ ሲል አማሯል።
|
የተሰጠው ምከንያት ውሽት ነው ትክክለኛው የህዝቡን የቀን በቀን እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር ነው።
|
ልክ እንደ ሰሜን ኮሪያ ያለው ደግሞ ሳሚ ታደሰ ነው።
|
ብሩክ አስፋው ደግሞ፦ ይህ ዘዴ ኢሞ ዋትሳፕ የመሳሰሉትን ከማሳጣቱ በተጨማሪ ብዙ ገንዘብ ወጥቶ የተገዙትን ሞባይሎች ከጥቅም ውጭ አድርጓል፡፡
|
የሳካሮቭ ተሸላሚዎቹ ናድያ እና ላምያ የዘንድሮው የአውሮጳ ኅብረት ፓርላማ የሰብዓዊ መብቶች ሽልማት ለሁለት የዚድ የተባለው ሃይማኖት ተከታዮች ትናንት ተበርክቷል።
|
የመስዋዕትነት ታሪካቸው የሚጀምረው ከዛሬ ሁለት ዓመት በፊት በጎርጎሮሳዊው ነሐሴ ዓም ነው።
|
በዚህ ዕለት ራሱን እስላማዊ መንግሥት ብሎ የሚጠራው አሸባሪ ቡድን የየዚድ እምነት ተከታዮች የሚገኙበትን የሁለቱ ሴቶች መኖሪያ የሆነውን የትውልድ ስፍራቸውን ያዘ።
|
የጽንፈኛው ቡድን አባላት በዚያ ነዋሪ የነበሩት ወንዶች እና በዕድሜ የገፉ ሴቶችን በሙሉ ገደሉ።
|
ታናሽ እህትዋ እና እርስዋ በቡድኑ አባላት ለባርነቱ አያያዝ ተፈነገሉ።
|
ናድያ እንደተናገረችው ያኔ በሺህዎች ከሚቆጠሩ ሌሎች የዚዶች ጋር በአፋኞቻቸው በአውቶብስ ከተወሰዱ በኋላ ለጽንፈኛው እስላማዊ ቡድን እንደ ስጦታ ተበረከቱ።
|
ልታመልጥ በሞከረችበት ወቅትም ለጠበቃዎቹ አሳልፎ ሰጥቷት ራስዋን እስከምትስት እንደደፈሯት በጎርጎሮሳዊው በተመድ የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት በተገኝችበት ወቅት ተናግራለች።
|
ከጥቂት ወራት በኋላ ነበር ናድያ በሰዎች እርዳታ ከአፋኞቿ አምልጣ ጀርመን ለመግባት የበቃችው።
|
ናድያ አሁን እንደ ርስዋ በአፋኞች በደል ስለተፈፀመባቸው ሰዎች የምትከራከር እና የምታስረዳ የተመድ ልዩ አምባሳደር ናት።
|
ከዚህ ሌላ ከሶሪያ እና ከኢራቅ የተሰደዱ ሴቶች እና ሕጻናትን የመርዳት ሙከራ ታደርጋለች።
|
እንደ ናድያ ሁሉ የጽንፈኛው እስላማዊ ቡድን ሰለባ የነበረችው ላምያ እንደ ናድያ ብዙም አትታወቅም።
|
ይሁንና በሚያዚያ ተሳክቶላት ብታመልጥም የ ተዋጊዎች ተከታትለዋት ባደረሱት የቦምብ አደጋ አብረዋት የነበሩ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ ላምያ ከባድ ጉዳት ደርሶባታል።
|
በአደጋው የዓይን ብርሃንዋን ሙሉ በሙሉ እስከ ማጣት ደርሳ ነበር።
|
ይህ ሁሉ በደል የተፈጸመባት ላምያ በመጨረሻ ጀርመን መግባት ችላለች ።
|
ጀርመን ከገባች በኋላ የህክምና እርዳታ ያገኘችው ላምያ አሁን ጽንፈኞቹ የሚያደርሱትን በደል የማስተዋወቅ ዘመቻ ታካሂዳለች።
|
የሳካሮቭ ተሸላሚዋ ላምያ የአውሮጳ ኅብረትአይ ኤስ ን እንዲዋጋ ጠይቃለች ።
|
ይህ ከአውሮጳ ኅብረት በኩል ለያዝዲን ማህበረሰብ የሚደረግ ትልቅ እገዛ ነው።
|
ሆኖም የሳካሮቭ ሽልማት ራሱን እስላማዊ መንግሥት ብሎ የሚጠራውን ቡድን አያስቆምም።
|
ባለሥልጣናቱ በአዉሮጳ ለሁለት ሳምንት ያደረጉትን ጉብኝት ባለፈዉ ዕሁድ ፓሪስ ፈረንሳይ ዉስጥ ባደረጉት ስብሰባ አጠናቅቀዋል።
|
ኢንቬስትመን በትግራይ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ዓለም ዶቼ ቬለ የመገናኛ ብዙኀን መድረክ ዓመታዊዉ የዶቼ ቬለ የመገናኛ ብዙኀን መድረክ በሚቀጥሉት ቀናት ይካሄዳል።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.