input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ዶቼ ቬለ ከፊታችን ሰኞ እስከ ረቡዕ ድረስ ዶቼ ቬለ በሚያካሂደዉ ዓመታዊ የመገናኛ ብዙሃን መድረክ የሚሳተፉ ገደማ እንግዶችን ያስተናግዳል።
|
ኢትዮጵያ ፕሪዘደንታዊ ምርጫ በሶማሌ ላንድ ሶማሌ ላንድ ባለፈዉ ቅዳሜ ፕሪዘደንታዊ ምርጫ አካሂዳለች።
|
እራሳዋን ነጻ መንግስት ብላ ከሰየመች ካለፉት አመታት ጀምሮ ምርጫን ስታካሂድም ይህ ለአራተኛ ግዜ መሆኑ ታዉቋል።
|
ባለፈዉ ሳምንት ሶማሌላንድ በተደረገዉ ምርጫም ተቃዋሚዉ ፓርቲ ማሸነፉ ተዘግቦአል።
|
የምርጫዉ ዉጤት ለአፍሪቃዉ ቀንድ የሚሰጠዉ ገጽታ ተንታኞችን እያየጋገረ ነዉ።
|
የጀርመን አለም አቀፍ የሰላም እና የጸጥታ ተቋም ተመራማሪ እንደሚሉት የምርጫዉ በጎ ገጽታ በአሸናፊዉ ፓርቲ ቀጣይ እርምጃዎች ላይ የሚወሰን ነዉ።
|
ፊልሙ ጥቁር ሆኖ ጀርመን ሀገር መኖር ምን ማለት እንደሆነ ይቃኛል።
|
ለዚህም የተለያዩ እና ሁለት የጋራ ነገር የሚጋሯት ሰዎች አነጋግራለች።
|
ለምሳሌ እንደ ያና ሐምቡርግ ከተማ ያደገው ሙዚቀኛ ሳሚ ዴሉክስ።
|
ከመጀመሪያው አንስቶ ስለ እኔ ትንሽ ግራ ያጋባ የነበረው ጸጉሬ ሉጫ መሆኑ ነው።
|
ትምህርት ቤት ልጆች እኔን ኒገር ብለው ሲጠሩኝ እና እኔ ስናደድ ወይም ስቆጣ ለነገሩ ጸጉርህ ሉጫ ነው።
|
ነገር ግን ፀጉሬ ከርዳዳ ስላልሆነ ልበሳጭ አይገባኝም እያልኩ ራሴን ለማረጋጋት እሞክራለሁ።
|
ያና የአፍሮ ጀርመን ዘጋቢ ፊልምን ያዘጋጀትበትን ምክንያት እንዲህ ትገልፃለች።
|
የተከፋፈለ አስተሳሰብ በሚንፀባረቅበት ባሁኑ ሰዓት ከሌላ አቅጣጫ እንደዚህ አይነት ፊልም መስራቱ አስፈላጊ ይመስለኛል።
|
ቴውዶ ቮይና ሚሻኤል እኢአ ዓም በበርሊን ከተማ ነው የተወለዱት።
|
ቦታውም አሁን ድረስ የዱር እንስሳት እና አራዊት በሚጎበኝነት ስፍራ።
|
እዛም አፍሪቃን ወክለው ቀሚስ ለብሰው በከበሮ በሙዚቃ በጭፈራ ብቻ አፍሪቃውን የሚያደርጉትን እንዲያቀርቡ ይደረጋል።
|
እነዚህ ነገሮች ግን ከበስተጀርባቸው ተመልከቱ እነዚህ መጤዎች ሀገራቸው እንዴት እንደሆነ ያሳያሉ በማለት ከዚህ ሀገር እንዳልሆንን ለመግለፅ የሚደረግ ነው።
|
ዘረኝነት ማለት በየጊዜው በቀኝ አክራሪዎች ከሚፈጸመው የኃይል ርምጃ በላይ የሆነና ከአስተሳሰብ ጋር የተያያዘ ነው።
|
ሁል ጊዜ በእንደዚህ አይነት ጥያቄዎች መፈተን ቅር መሰኘትን ይፈጥራል።
|
እኔ ደግሞ እረ አይደለሁም ስለጋዜጣዊ መግለጫው ልዘግብ ነው የመጣሁት አልኩኝ።
|
ጋዜጠኛ ያና ፓራይገስ ዛሬ ያና ዶይቸቬለን ጨምሮ ለሁለት ጣቢያዎች የቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢ ናት።
|
በዚሁ ፊልም የተካፈለችው ኤስታ ዴንኮር ለምሳሌ ከርዳዳ ፀጉር ላላቸው ሰዎች የኦንላይን መፅሄት አዘጋጅታለች።
|
ብዮንሴን እንደ ምሳሌ ብንወስድ ጥቁር ናት መድረክ ላይ ትቀርባለች።
|
ማቆም የማይቻለውን ነገር ለማቆም ከመሞከር እንዴት በጋራ መኖር እንችላለን ስለሚለው መወያየቱ ይሻላል።
|
የስፖርት ዘገባ ሐምሌ ቀን ዓ ም ኛው በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን ስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል ባሳለፍነው ሳምንት ረቡዕ ጀምሮ ቅዳሜ ዕለት ተጠናቋል።
|
እጅግ ደማቅ በሆነው ስፖርታዊ ውድድር እስከ አምስት ሺህ የሚደርሱ ታዳሚያን መሳተፋቸው ተገልጧል።
|
የ ዓመቱ ናታን ቢንግ የኢትዮ ስዊስ ቡድን አጥቂ ነው።
|
ሌላኛው ተወዳዳሪ ደግሞ ቅዱስ አክሊለ ይባላል እድሜያቸው ከ እስከ የሆኑ አዳጊዎች በሚጫወቱበት ውድድር ላይ ኢትዮ ስዊስን ወክሎ ነው የተጫወተው።
|
የእነቅዱስ ቡድን ኢትዮ ስዊስ ለፍፃሜ ደርሶ በኢትዮ ዙሪክ ለ ተሸንፏል።
|
እነቅዱስ ግን ሁለተኛ በመውጣታቸው ደስተኛ ሆነው ለሚቀጥለው ውድድር ጠንክረው መምጣታቸው አይቀርም።
|
የውድድሩ አስተባባሪ አቶ ከበደ ኃይሌ በአዋቂዎች በተደረው ውድድር ለፍፃሙ የደረሰው ኢትዮ ለንደን ቡድን ነበር።
|
መጀመሪያ ላይ በኢትዮ ኖርዌይ ለባዶ ሲመራ ቆይቶ የማታ ማታ ከመረብ ባስቆጠራት አንድ ግብ አቻ ለመውጣት ችሏል።
|
በፍፁም ቅጣት ምቱም ኢትዮ ለንደን ኢትዮ ኖርዌይን ለ አሸንፏል።
|
በዚህ ደማቅ የስፖርት ውድድር ሊታደሙ ከተለያዩ የአውሮጳ ሃገራት ከአሜሪካ እና ከመላው ዓለም በርካታ ሰዎች ተገኝተው ነበር።
|
ነዋሪነቱ በአሜሪካን ሀገር የሆነው አቶ ያሬድ ይፍሩ በድግሱ በመገኘቱ ደስተኛእንደሆነ ግልጧል።
|
ፌዴሬሽኑ ለረዥም ጊዜ እያገለገሉ ከሚገኙ ሰዎች መካከል አቶ ግርማ ሳህሌ ዮሐንስ ይገኝበታል።
|
በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባሕል ድግስ ኢትዮጵያንን በአንድነት የሚያገናኝ መድረክ መሆኑን ተናግረዋል።
|
ነዋሪነታቸው በለንደን የሆነው አቶ ዮሐንስ መሰለ በአውሮጳ የኢትዮጵያውያን ስፖርት እና ባህል ፌዴሬሽን ሊቀመንበር ናቸው።
|
አቶ ዮሐንስ የሚኖሩበት የለንደን ከተማ ቡድን ኢትዮ ለንደን ዋንጫውን ይዞ ወደ ለንደን አቅንቷል።
|
ለኢትዮ ስዊስ የሚጫወተው ናታንም ምኞቱ እና ፍላጎቱ ተሳክቶለታል ቡድኑ ኢትዮ ስዊስ ከኢትዮ ጀርመን ጋር ያለምንም ግብ ተለያይቷል።
|
ሆኖም በፍፁም ቅጣት ምት ኢትዮ ጀርመን ለ ማሸነፍ ችሏል።
|
ፓስፖርቱ እና ገንዘቡን የያዘው ቦርሳው የጠፋበት ዓሊ ረዲም ገንዘቡን ባያገኝም ፓስፖርቱን እና ሌሎች ሰነዶቹን ግን ማግኘት ችሏል።
|
ውድድሩ ቢጠናቀቅም ፌዴሬሽኑ ባዘጋጀው የሙዚቃ ድግስ ታዋቂው ቴዎድሮስ ካሳሁን ምሽቱንታዳሚያንን እያዝናና የኢትዮጵያውያኑ የስፖርት እና ባህል ድግስ ተጠናቋል።
|
ገንዘቤ እንደ ጎርጎሪዮሳዊው አቆጣጠር በ በቻይናይቱ ዩንሺያ ኩ ተይዞ የቆየውን ክብርወሰን ነው የሰበረችው።
|
ስብሰባው እንደ ጎርጎሪዮሳዊው አቆጣጠር በ የክረምት ኦሎምፒክ አዘጋጅ ከተማን ለመምረጥ የሚኪያሄድ ነው።
|
በግለሰቦች ግቢ ተጠግተን ዝናብ እየወረደብን ነው ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
አፍሪቃ ብሔራዊ የአንድነትና የእርቅ ጉባኤ በማሊ በማሊ የሀገሪቱ መንግስትና በተቃዋሚዎች መካከል የብሄራዊ አንድነት ጉባኤ ተጀመረ።
|
በሀገሪቱ ዋና ከተማ ባማኮ በዛሬዉ ዕለት የተጀመረዉ ጉባኤ ሰላምን ብሄራዊ አንድነትና እርቅን ዋና አላማ ያደረገ ነዉ ተብሏል።
|
በጎርጎሮሳዊዉ የዘመን ቀመር በ ዓ ም ከፈረንሳይ ነጻነቷን ያገኘችዉ ምእራብ አፍሪካዊት ሀገር ማሊ በአፍሪካ በጥጥ ምርቷ ትታወቃለች።
|
ሀገሪቱ ከቅኝ ተገዢነት ነጻ ብትወጣም በጎሮጎሮሳዊዉ ዓ ም ዲሞክራሲያዊ ምርጫ እስኪካሄድ ድረስ ለ ዓመታት በአምባ ገነን አገዛዝ ስር ቆይታለች።
|
በዚህም ምክንያት በሀገሪቱ በመቶ የሚሆነዉ ወጣት ለሥራ አጥነት ተጋልጧል ።
|
እዚህ ለሚዉሉት ወጣቶች የሥራ ዕድል ለማመቻቸት መዋዕለ ንዋይ አልፈሰሰም።
|
ተመልከቱ ሥራ ፈልጎ ማግኘት ስለማይቻል ነዉ በየቀኑ እዚህ የምንመጣዉ።
|
ተስፋ የምናደርገዉ መንግሥት ችግራችንን አዳምጦ ሥራ ይፈጥርልናል ብለን ነዉ።
|
በጋዮ ከተማ የሶንጋይ ጎሳ ባህላዊ መሪ ሙሳ ማይጋ ይናገራሉ።
|
ይህንን ችግር ለመፍታት በተለያዩ ጊዜያት በአማጺያኑና በመንግሥት መካከል ድርድሮች ተካሂደዋል።
|
በሀገሪቱ ዋና ከተማ ባማኮ በመንግስትና በተቃዋሚወች መካከል የብሄራዊ አንድነትና እርቅ ጉባኤ በዛሬዉም እለት ተጀምሯል።
|
የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ቦባካር ኪታ በጉባኤዉ የመክፈቻ ስነስርአት የምንፈልገዉ የተዋሃደች ማሊን በመሆኑ ለሁሉም በራችን ክፍት ነዉ ብለዋል።
|
የዛዋድ የተባበረዉ ንቅናቄ የቀድሞ የአማፅያን ጥምረት እንዲሁም የማሊ የተቃዋሚ ቡድኖች ለዉይይትና ለዝግጅት የተሰጠዉ ጊዜ አነስተኛ መሆን በጉባኤዉ እንዳይገኙ እንዳደረጋቸዉ አስታዉቀዋል።
|
እንዲያም ሆኖ ባህላዊዉ የጎሳ መሪ ሙሳ ማያጋ በማሊ ቀዉሱ እንዲያበቃ ከተፈለገ ለሀገር ፍቅር ሲባል ራስን ማሸነፍ እንደሚያስፈልግ አመልክተዋል።
|
ኢትዮጵያ ላይ አሁን ከአንበጣው ይልቅ አርሚ ዎርም የተባለው ተምች ሁሉንም ቦታ አድርሷል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ፀሐይ አሳታሚ አመት ደፈነ መቀመጫውን በአሜሪካን ያደረገው ፀሐይ አሳታሚ የተቋቋመበትን ኛ ዓመት እያከበረ ነው።
|
ለ ዓመታት በዘለቀ ሥራው ገደማ መፃሕፍትን አሳትሞ ለገበያ አቅርቧል።
|
ኢትዮጵያን የተመለከቱ የማመሳከሪያ መፃሕፍት ማጣት የወለደው ፀሐይ አሳታሚ በተመሰረተበት አገር የአፍሪቃ አሜሪካውያንን ጉዳይ የተመለከቱትን ጭምር ለአንባብያን ያደርሳል።
|
ስለ ኢትዮጵያ ያጠኑት የዶናልድ ሌቪን ክላውድ ሰመር ዶ ር አምባሳደር ዴቪድ ሺን ሥራዎችን ለንባብ ያበቃው ፀሐይ አሳታሚ ከተቋቋመ አመታት ሞላው።
|
የስፖርት ጥንቅር በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የቸልሲው አሠልጣኝ መነጋገሪያ ሆነዋል።
|
ጀርመናዊው የመኪና ሽቅድምድም ባለድሉ ሹማኸር የራስ ቅሉ ላይ አደጋ ከደረሰበት ዛሬ ዓመት ሞላው።
|
በዝውውር ዜናዎች፦ ፈርናንዶ ቶሬዝ የልጅነት ዘመኑን ወዳሳለፈበት ቡድኑ ሊያቀና ነው።
|
የጣሊያኑ ሣምፕዶሪያ ቡድን የሊቨርፑሉ አጥቂ ማሪዮ ባሎቴሊን ልውሰድ ብሏል።
|
በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የእግር ኳስ ግጥሚያ ትናንት አርሰናል ዌስትሐም ዩናይትድን ለ አሸንፏል።
|
ማንቸስተር ዩናይትድ እና ቶትንሐም ሆትስፐር ያለምንም ግብ ነጥብ ተጋርተዋል።
|
ፍፁም ቅጣት ምት የተነፈገው ቸልሲ ከሳውዝሐምተን ጋር አቻ ወጥቷል።
|
ኩዊንስ ፓርክ ከክሪስታል ፓላስ እንዲሁም አስቶን ቪላ ከሰንደርላንድ ጋር ባደረጉት ጨዋታ ግብ ሳይቆጠር ተጠናቋል።
|
ሌስተር ሲቲ ሁል ሲቲን ለባዶ ኒውካስል ዩናይትድ ኤቨርተንን ለ አሸንፈዋል።
|
ፈርናንዶ ቶሬዝ በዚህም መሠረት ቸልሲ ነጥብ ይዞ በደረጃ ሠንጠረዡ በአንደኛነት ይመራል።
|
ማንቸስተር ዩናይትድ ከቸልሲ በ ነጥቦች ርቀት ሦስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
|
ሳውዝ ሐምፕተን ከማንቸስተር ዩናይትድ በ ነጥብ ዝቅ ብሎ ነጥቦችን በመያዝ አራተኛ ደረጃን ተቆናጧል።
|
አርሰናል በተመሳሳይ ነጥብ ሆኖም በግብ ልዩነት ከሳውዝ ሐምፕተን ስር አምስተኛ ነው።
|
አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው ሊቨርፑል ቁልቁል ኛ ደረጃ ላይ ነው የሚገኘው።
|
ስዋንሲ ሲቲ ሊቨርፑልን በሦስት ነጥብ በልጦ ነጥቦችን በመያዝ ደረጃው ስምንተኛ ነው።
|
የማንቸስተር ሲቲው ሠርጂዮ አጉዌሮ በ ግቦች ኮከብ ግብ አግቢነቱን ይመራል።
|
ማንቸስተር ሲቲ ቸልሲ ከሣውዝሐምተን ጋር አንድ እኩል የተለያየበት ጨዋታ ብዙዎችን አወዛግቧል።
|
ጨዋታው በተጀመረ ኛው ደቂቃ ላይ የቸልሲው አማካይ ሴስ ፋብሬጋስ በሳውዝሐምተኑ ተከላካይ ማት ታርጌት ይጠለፍን ፍፁም ቅጣት ክልል ውስጥ ይወድቃል።
|
ዳኛው ግን በተቃራኒው ሴስ ፋብሬጋስን ለማጭበርበር ሞክረሃል በሚል ቢጫ ሰጥተውታል።
|
ክስተቱ በዝግታ ሲታይ በእርግጥም የማት ቀኝ እግር ፋብሬጋስን ማደናቀፉን ማሳበቁ አልቀረም።
|
የቸልሲው አሠልጣኝ ጆሴ ሞሪንሆ ዳኛው ፍፁም ቅጣት ምት ሳይሰጡ ጭራሽ ተጨዋቻቸውን በቢጫ መቅጣታቸው አድልዎ እንደሆነ ገልጠዋል።
|
ጆዜ ሞሪንሆ ግልጽ የሆነ ዘመቻ ተከፍቶብኛል ሲሉ ቅሬታቸውን አሠምተዋል።
|
ተንታኞች ጋዜጠኞች ተቺዎች እና አሠልጣኞች ባደረሱት ተፅዕኖ ዳኞች ስህተት እየሰሩ መሆናቸውንም አሠልጣኙ ተናግረዋል።
|
ጆዜ ሞሪንሆ የእንግሊዝ ጋዜጦች እና መገናኛ አውታሮች አብይ መነጋገሪያ ሆነዋል።
|
ሞሪንሆ የሚፋለሙት በአምስት ግንባር ነው አለ አንድ የእንግሊዝ ጋዜጣ።
|
ኤፍ ኤ ካፕ እና ካፒታል ዋን ካፕም ከፊታቸው ተደቅኗል።
|
ይሄ ብቻም አይደል እንደጋዜጣው ከሆነ ሞሪንሆ ከዳኞች ጋር የጀመሩት ፍልሚያ አምስተኛ ግንባር ተብሎ ተዘግቦበታል።
|
ጆዜ ሞሪንሆ የቸልሲው አጥቂ ፈርናንዶ ቶሬዝ የልጅነት ዘመኑን ወዳሳለፈበት የቀድሞ ቡድኑ እንደሚመለስ ይፋ ሆኗል።
|
ቸልሲ የክሮሺያው የፊት አጥቂ አንድሬ ክራማሪችን ወደ ቡድኑ ለማስመጣት ሚሊዮን ፓውንድ መመደቡ ተገልጧል።
|
እነዚህን እና ሌሎች የዝውውር ዜናዎችን ወደ በኋላ ላይ እናሠማለን።
|
የመኪና ሽቅድምድም የራስ ቅሉ ከድንጋይ ጋር ተላትሞ የጭንቅላት አደጋ ከደረሰበት ልክ ዛሬ አንድ ዓመት ሞላው ጀርመናዊ የመኪና አሽከርካሪ ሚሻኤል ሹማኸር።
|
በበረዶ ግግር የተዋጡት የአልፐፕስ ተራራዎች ለዓለማችን ቁጥር አንድ የመኪና ሽቅድምድም አሽከርካሪው ሚሻኤል ሹማኸር አዲስ አይደሉም።
|
የዛሬ ዓመት በእርግጥ ወደበረዷማ ተራራዎቹ ሲወጣ ጥቂት ቀናቶችን እዚያው ለማሳለፍ በማሰብ ነበር።
|
ከጥቂት ቀናት በኋላ የሚብተውን አዲስ ዓመትን እና የልደት ቀኑን እዛው በአልፕስ ለማክበርም አቅዶ ነበር።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.