query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
1
300
passage
stringlengths
78
13.7k
category
stringclasses
7 values
link
stringlengths
28
740
⌀
source_dataset
stringclasses
3 values
5a40850caf368eb64d22ee1f8f9254e5
e042ddb3b5b5ac632ce9785af833c33e
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለቤት ተከራዮች በግንቦት ወር ክፍያ ላይ የ50 በመቶ ቅናሽ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለ18 ሺህ 153 የቤት ተከራዮች በድጋሚ በግንቦት ወር ክፍያ ላይ የ50 በመቶ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ።ኮርፖሬሽኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ይህንንም ተከትሎ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ያበረከተው አስተዋጽፅኦ 130 ሚሊየን ብር መድረሱን አመልክቷል።ባለፉት ሶስት ወራት ውስጥ በሽታውን ለመከላከል በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ አስተዋፅኦ ማድረጉን  የገለፀው ኮርፖሬሽኑ፥ ከዚህ በፊት 10 ሚሊየን ብር ለኮቪድ-19 ድጋፍ አሰባሳቢ ብሄራዊ ኮሚቴ ማበርከቱን አስታውሷል።በተጨማሪም በሚያዚያ ወር በእያንዳንዱ ተከራይ በሚያዚያ ወር ክፍያ ላይ የ50 በመቶ ቅናሽ ማድረጉን አመለክቷል።በድጋሚ በግንቦት ወር ክፍያ ላይ የ50 በመቶ ቅናሽ በማድረግ በአጠቃላይ ሊያገኝ የሚችለውን 120 ሚሊየን ብር መቶውን አስታውቋል።ኮርፖሬሽኑ ባደረገው የወርሃዊ የክፍያ ቅናሽ 11 ሺህ 860 የመኖሪያና  6 ሺህ 293 የድርጅት ቤቶች በቀጥታ ተጠቃሚ ሆነዋል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8d%8c%e1%8b%b0%e1%88%ab%e1%88%8d-%e1%89%a4%e1%89%b6%e1%89%bd-%e1%8a%ae%e1%88%ad%e1%8d%96%e1%88%ac%e1%88%bd%e1%8a%95-%e1%88%88%e1%89%a4%e1%89%b5-%e1%89%b0%e1%8a%a8%e1%88%ab%e1%8b%ae/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
34b484ff8ec905172937db52a3d21eec
5ae2ed3e85b72bb1ab4b47399417a7fb
ችግሮችን መፍታት የሚቻለው እንደ አድዋ ጀግኖች በአገር ፍቅር ስሜት፣ ወኔና ጽናት ተባብሮ በመስራት ነው
የተመዘገቡ ድሎችን ለማስቀጠል፣ ድክመቶችን ለማረምና ችግሮችን ለመፍታት የሚቻለው "እንደ አድዋው ጀግኖች በከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት፣ ወኔና ጽናት ተባብረን በመስራት ነው" ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ገለጸ።ፅህፈት ቤቱ ይህን የገለጸው "የአድዋውን ድል በፀረ-ድህነት ትግሉ ልንደግመው ይገባል" ሲል ባወጣው ሳምንታዊ የአቋም መግለጫው ነው።ነጻነቷ የተጠበቀች አገር የተረከበው የአሁኑ ትውልድም የአገሩን ነጻነትና ሉዓላዊነት በአስተማማኝ መልኩ ማስከበር የሚችለው የህዝቦች ዋነኛ ጠላት የሆነውን ድህነትን ማሸነፍ ሲቻል ብቻ መሆኑን በአጽንኦት ገልጿል።የወቅቱ የሉዓላዊነት ማስከበሪያ መንገድ የጸረ-ድህነት ትግሉ መሆኑንም አመልክቷል።ጀግኖች አያቶቻችን ወራሪ ኃይል በመጣባቸው ጊዜ በከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት በመነሳሳት አንድ ሆነው በመመከታቸው ዛሬ ላይ በዓሉን በኩራት እያከበርን ነው ያለው መግለጫው፤ ድህነትን ለማሸነፍ የሚደረገው ጥረት ይሳካ ዘንድ "ሁላችንም ሰላማችንን ለመጠበቅ ቅድሚያ ሰጥተን መንቀሳቀስ አለብን" ሲል አሳስቧል።                                               ለመላው የአገራችን ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች እንኳን ለ122ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት የኢፌዴሪ መንግሥት በድጋሚ ደስታውን ለመግለጽ ይወዳል።'አድዋ… የአብሮነትና የአንድነት ተምሳሌት' በሚል መሪ ቃል በዛሬው ዕለት እያከበርነው ያለው የአድዋ ድል በዓል ለአሁኑ ትውልድ በርካታ ቁምነገሮችን የሚያስተላልፍ ነው።እንደሚታወቀው፣ ጀግኖቹ አያቶቻችን አገራችንን ቅኝ ለመግዛት የፈለገ የወራሪ ሃይል በመጣባቸው ጊዜ በከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት በመነሳሳት እና በላቀ የትብብር መንፈስ እንደ አንድ ሰው በመትመም በጠላታቸው ላይ የተባበረ ክንዳቸውን በማሳረፋቸው ወራሪውን ሃይል መክተው መልሰዋል፤ በዚህም ከአጽናፍ እስከ አጽናፍ የናኘ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል።ክብር ለአድዋው ጀግኖች ይሁንና፣ ዛሬ ነጻነቷ የተጠበቀች አገር የተረከበው የአሁኑ ትውልድ ደግሞ የአገሩን ነጻነትና ሉዓላዊነት በአስተማማኝ መልኩ ለማስከበር የሚቻለው በዋነኝነት የወቅቱ የህዝባችን ዋነኛ ጠላት የሆነውን ድህነት ማሸነፍ ሲቻል ብቻ መሆኑን በመገንዘብ እነሆ በፀረ-ድህነት ትግል ውስጥ ይገኛል።በአብሮነት እና በመተሳሰብ፣ ቀደምት አያቶቻችን በክብር ያቆዩልንን አገር ወደ ከፍታ ማማ ለማውጣት የራሱን ትግል በማድረግ ላይ የሚገኘው የአሁኑ ትውልድ፣ እንደ አያቶቹ የአድዋው ገድል፣ የአብሮነታችን ምልክት የሆነውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ እውን ለማድረግ ሌት ተቀን እየሰራ ይገኛል። በመሆኑም አድዋ የአንድነታችን አርማ እንደሆነው ሁሉ በአሁኑ ትውልድ በመገንባት ላይ ያለው የህዳሴ ግድብም የትውልዱ ህብረት፣ ቆራጥነት እና ሀገራዊ ፍቅር ምልክት ሆኖ  የሚኖር ነው። ትውልዱ እስካሁን ባካሄደው የፀረ-ድህነት ትግል፣ የህዝቦቻችንን ኑሮ በመሰረቱ የለወጡ በርካታ ትላልቅ ድሎችን ማስመዝገብ ከመቻሉም በላይ ግዙፉ የድህነት ተራራ ከሥሩ የሚገረሰስበትና እንደ ጀግኖች አያቶቹ ሁሉ የራሱን ድል የሚደግምበት ጊዜ ሩቅ አለመሆኑን በተግባር ጭምር ማረጋገጥ ችሏል።ይህም ሆኖ ግን አሁንም 22 ሚሊዮን ገደማ የሚሆነው ህዝባችን ከድህነት ወለል በታች እየኖረ በመሆኑ ትውልዱን በድሎቹ ከመኩራራት ይልቅ ለተጨማሪ ትግል መነሳሳት የሚጠይቀው ሆኗል።በአጭሩ፣ የአገራችን ሉዓላዊነት የሚደፈረው በዋነኝነት ከፊታችን የተጋረጠውን ድህነት ሥር-ነቀል በሆነ መንገድ መፍታት ካልቻልን ነው። ከዚህ አንጻር ሲታይም የወቅቱ የሉዓላዊነት ማስከበሪያችን መንገድ የጸረ-ድህነት ትግሉ መሆኑ አያጠያይቅም።ይህንኑ የትውልዱን ትግል ከዳር ለማድረስ መንግስት ከመቼውም ጊዜ በላቀ ሁኔታ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ዋነኛ አጀንዳችን የሆነውን ድህነትን የማሸነፍ እና ልማታችንን የማረጋገጥ ጥረት አሁንም በመንግስት ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን ለማረጋገጥ ይወዳል።በመሆኑም ከጀግኖቹ አያቶቻችን የተረከብናት ነፃ አገር ሉዓላዊነቷ በተሟላ መልኩ ይከበርላት ዘንድ ከእነሱ የወረስነውን የአንድነትና የመተባበር መንፈስ፣ እንዲሁም ከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት፣ ወኔና ጽናት ተላብሰን፣ በተጀመረው የፀረ-ድህነት ትግል የአድዋውን ድል ለመድገም ሁላችንም ልንረባረብ ይገባል።ድህነትን ለማሸነፍ የምናደርገው ጥረት ይሳካ ዘንድም ሰላምና መረጋጋት መሠረታዊ ጉዳይ በመሆኑ ሁላችንም ሰላማችንን ለመጠበቅ ቅድሚያ ሰጥተን መንቀሳቀስ ይኖርብናል።ያስመዘገብናቸውን ድሎች ለማስቀጠል፣ በሂደቱ የታዩብንን ድክመቶች ለማረምና ችግሮቻችንን ለመፍታት የምንችለው እንደ አድዋው ጀግኖች በከፍተኛ የአገር ፍቅር ስሜት፣ ወኔና ጽናት ተባብረን ስንሰራ በመሆኑ ሁላችንም የተሻለች አገር ለመፍጠር የድርሻችንን እንድንወጣ መንግሥት ጥሪውን ያቀርባል። 
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/29685/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
199a9ee457da3576affafe3886ceade6
068c1963a471d8fabc1b5f63c4df1e59
በታብሌት ኮምፒዩተሮች ግዥ ላይ በስድስት ኩባንያዎች ቀርቦ የነበረው ቅሬታ ውድቅ ተደረገ
የመንግሥት ግዢዎችና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት የታብሌት ኮምፒዩተሮች ግዢ ጨረታን በተመለከተ፣ በስድስት ኩባንያዎች ቀርቦለት የነበረውን ቅሬታ ውድቅ አደረገ፡፡ኩባንያዎቹ በአገልግሎቱ በኩል በቀጣዩ ዓመት ለሚደረገው አገር አቀፍ የሕዝብ ቆጠራ አገልግሎት የሚውሉ 180 ሺሕ ታብሌት ኮምፒዩተሮችን ለመግዛት ባወጣው ጨረታ ተሳትፈው ወደ ቀጣዩ ዙር አለማለፋቸው ተነግሯቸው ነበር፡፡ በተቃራኒው በዚህ ጨረታ የአሜሪካው ባክ ዩኤስና የቻይናው ሁዋዌ ኩባንያዎች ወደ ቀጣዩ ዙር እንዲያልፉ መደረጉ ይታወሳል፡፡ከዚህም ጋር ተያይዞ በጨረታው ላይ ተሳትፈው የነበሩና ወደ ቀጣዩ ዙር አለማለፋቸው የተገለጸላቸው ስድስት ድርጅቶች ውጤቱን በመቃውም ቅሬታቸውን ለአገልግሎቱ አቅርበው ነበር፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ዜድቲኢ፣ አይ ላይፍ፣ ቴክኖ፣ ሲምቦ ሪሶርስ፣ ሌኖቮና መስቴክ አፍሪካ የተባሉት ድርጅቶች ለአገልግሎቱ ውጤቱን እንደማይቀበሉትና ጉዳያቸው እንደገና እንዲታይ አመልክተው ነበር፡፡አገልግሎቱ ባደረገው ውስን ጨረታ 18 ድርጅቶች ተጋብዘው የነበረ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ዘጠኙ ብቻ ተሳታፊ ነበሩ፡፡ይኼ ውጤት የመጀመሪያው የቴክኒክ ግምገማ ከተሰረዘ በኋላ የመጣ ነው፡፡ የተሰረዘውም የታብሌቶቹ ዝርዝር ዓይነት መሻሻል በማስፈለጉ እንደነበር ተገልጿል፡፡በመጀመሪያ በነበረው ጨረታ የታብሌቶቹ ባትሪ ዓይነት ተቀያሪ እንዲሆኑ ቢፈለግም፣ ነገር ግን ይኼ ተጫራች የሚጋብዝ ሆኖ አልተገኘም፡፡ በዚህም ምክንያት ጨረታው ሊደገም ችሏል፡፡ከአሁን ቀደም ከዚህ ጋር በተያያዘ ሪፖርተር ያነጋገራቸው ምንጮች ጨረታው ለመሰረዙ ሌሎች ምክንያቶችን ያነሳሉ፡፡ የመጀመሪያው ጨረታ ከተደረገ በኋላ የተጫራቾች የቴክኒክ ሰነድ ውጤት በተጫራቾች መገኘቱን እንደ ምክንያት ይገልጻሉ፡፡አሁን በተገለጸው ውጤት ስድስቱም ድርጅቶች በአገልግሎቱ ውሳኔ ደስተኛ ካልሆኑ፣ ቅሬታቸውን ወደ መንግሥት ግዥዎችና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ መውሰድ ይችላሉ፡፡ኤጀንሲውም ቅሬታቸው አሳማኝ ሆኖ ካገኘው ቅሬታቸውን የማየት ሥልጣን አለው፡፡ አጨቃጫቂ ሆኖ የቀጠለው የጨረታው የቴክኒክ ግምገማ ከመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ እንዲሁም ከመረጃና ደኅንነት ኤጀንሲ በተወጣጡ ባለሙያዎች መደረጉ ይታወሳል፡፡የታብሌት ኮምፒዩተሮቹ ግዢ በግንቦት 2009 ዓ.ም. ተጠናቆ ይቀርባሉ ተብሎ ቢጠበቅም፣ በተፈጠረው የጨረታ መዘግየት ከማስረከቢያ ጊዜው ለአንድ ወር ተራዝሟል፡፡የሕዝብ ቆጠራውን የሚያካሂደው የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ፣ ለሕዝብ ቆጠራው በአጠቃላይ ወደ ሦስት ቢሊዮን ብር መድቧል፡፡ ታብሌቶቹ ደግሞ እስከ አንድ ቢሊዮን ብር ያስወጣሉ ተብሏል፡፡ግዥው ከተፈጸመ በኋላ ታብሌቶቹ በአውሮፕላን ተጓጉዘው የሚገቡ ሲሆን፣ የሕዝብ ቆጠራው ከተደረገ በኋላ ደግሞ ለሌሎች ተመሳሳይ ቆጠራዎች ይውላሉ፡፡ ለደኅንነትም ሲባል ባትሪያቸው እስከ 30 በመቶ ብቻ እንዲሞላ ይደረጋል፡፡ኤጀንሲው ለዋናው የሕዝብ ቆጠራ ዝግጅት እንዲረዳው ባለፈው ዓመት የሙከራ ቆጠራ አድርጓል፡፡ በዚህም 220 የሚሆኑ የተመረጡ ቦታዎች በታብሌት ኮምፒዩተሮች የታገዘ ቆጠራ ተደርጎላቸዋል፡፡በኅዳር 2010 ዓ.ም. ይደረጋል ተብሎ ለሚጠበቀው ብሔራዊ ቆጠራ ኮሚሽን መቋቋሙ ይታወሳል፡፡ አገሪቱ ከዚህ በፊት የመጨረሻውንና ሦስተኛውን ቆጠራ በ1999 ዓ.ም. አድርጋለች፡፡ በዚህም ቆጠራ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር 73.8 ሚሊዮን መድረሱ ይታወሳል፡፡ አሁን ባለው መረጃ መሠረት ደግሞ 100 ሚሊዮን ይጠጋል እየተባለ ነው፡፡   
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%89%A0%E1%89%B3%E1%89%A5%E1%88%8C%E1%89%B5-%E1%8A%AE%E1%88%9D%E1%8D%92%E1%8B%A9%E1%89%B0%E1%88%AE%E1%89%BD-%E1%8C%8D%E1%8B%A5-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%89%A0%E1%88%B5%E1%8B%B5%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%8A%A9%E1%89%A3%E1%8A%95%E1%8B%AB%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%80%E1%88%AD%E1%89%A6-%E1%8B%A8%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%89%85%E1%88%AC%E1%89%B3-%E1%8B%8D%E1%8B%B5%E1%89%85-%E1%89%B0%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%8C%88
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7e33d85c69f469247672fe900b888043
e31798237174c54ec762374b4867530b
ለግድቡ ግንባታ የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወደ ቀድሞው ሁኔታ መመለሱ ተገለፀ
በተሰሩ ከፍተኛ የንቅናቄ ስራዎች ተቀዛቅዞ የነበረው ህዝባዊ ተሳትፎ ቀድሞ ወደነበረበት ሁኔታ እየተመለሰ እንደሚገኝ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሀይሉ አብርሃም በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ለህዳሴ ግድቡ ግንባታ የህዝቡ መዋጮ ተቀዛቅዞ የነበረው ከሀምሌ 2010 ዓ.ም እስከ ታህሳስ ወር 2011 ዓ.ም ድረስ ነበር። በግድቡ ግንባታ ላይ ተነስተው በነበሩ ጉዳዮች ምክንያት የህብረተሰቡ ተሳትፎ ተቀዛቅዞ ነበር። ከታህሳስ ወር 2011 ዓ.ም በኋላ ግን ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪው ፅህፈት ቤት በመላ አገሪቱ የተለያዩ መድረኮችን በማካሄድ ለህብረተሰቡ በቂ መረጃ የመስጠት ስራ ሰርቷል።በዚህም አበረታች የሆኑ ውጤቶች የታዩ ሲሆን፤ አሁንም ድረስ ለህብረተሰቡ ስለ ግድቡ ግንባታ አጠቃላይ ሁኔታ ግንዛቤ እየተሰጠ ይገኛል። በተያዘው በጀት ዓመትም በርካታ መድረኮች የተከናወኑ ሲሆን፤ የህዳሴውን ግድብ ግንባታ ዘጠነኛ ዓመት በማስመልከት የምሁራን፤ የወጣቶችና የህፃናት ግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች መሰራታቸውን ገልፀዋል። በሌላ በኩል፤ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ይደረግ በነበረው ድርድር የአሜሪካን ጣልቃ ገብነት አግባብ አለመሆኑን በምሁራን ውይይት መነሳቱና ግልጽ መደረጉ ህብረተሰቡን እንዳነቃቃው አስረድተዋል። እንደ አቶ ሀይሉ ገለጻ፤ በአዲስ አበባ የሚገኙ ወጣቶች የህዳሴ ግድቡ ያለበት ደረጃ አስመልክቶ ሙሉ ማብራሪያ ተሰጥቷቸዋል። ማብራሪያው ኢትዮጵያ እያደረገችው ባለው የዲፕሎማሲ ስራ ላይም ያተኮረ ነው።የታላቁ ህዳሴ ግድብ የብሄር ብሄረሰቦች ዋንጫ አዲስ አበባ የሚገኝ በመሆኑ፤ ዋንጫውን በየክልሎቹ በማዞር ገቢ ለማሰባሰብ እቅድ ተቀምጧል። የታላቁ ህዳሴ ግድብ የእግር ኳስ ውድድርም በቅርቡ የሚጀምር ሲሆን፤ የእግር ኳስ ጨዋታው አቅም ያላቸው ክልሎችም የሚያዘጋጁት እና የሚገኙበት ይሆናል። ይሁን እንጂ፤ በአገራችን በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለጊዜው እንዲዘገይ ተደርጓል። የ“8100 A” አጭር የፅሁፍ መልዕክት በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ 20 ሚሊዮን ብር ያስገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ በመጥቀስ፤ እስካሁን ከ365 ሺህ በላይ ሰዎች አጭር መልዕክት መላካቸውን ጠቁመዋል። የመንግስት ሰራተኞችም ለግድቡ እስካሁን ድረስ ከደመወዛቸው እያዋጡ ሲሆን፤ አዳዲስ ሰራተኞች በፈቃደኝነት ላይ በተመሰረተ መልኩ ለግድቡ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።አዲስ ዘመን መጋቢት 14 /2012 መርድ ክፍሉ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=28923
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
aea47320f0e78fcb06aeda61a60c2aba
286aad69dc338f5cb279323adc348be8
በሊቢያ የነበሩ 21 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመልሰዋል
በሊቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 21 ኢዮጵያውያን ዛሬ እኩለ ሌሊት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። ከእነዚህ ውስጥ 16 ወንዶች ሲሆኑ ቀሪዎቹ ሴቶች ናቸው።ዜጎች ወደ አገራቸው የተመለሱት የኢትዮጵያ መንግስትና የዓለም የስደተኞች ተቋም በጋራ ባደረጉት ጥረት ነው።በሁለተኛው ዙር ደግሞ 45 ወገኖቻችን ከቤንጋዚ እና ከትሪፖሊ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ የጉዞ ሰነድ የወሰዱ ሲሆን በቅርቡም ወደ አገራቸው ይመለሳሉ።ዜጎች ያሉበትን ቦታ የማጣራትና የጉዞ ሰነድ የማሰጠት ስራውን ያከናወነው ካይሮ በሚገኘው የኢፌዴሪ ኤምባሲ በኩል ነው።ለተመላሽ ዜጎች አቀባበል ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም እንደገለጹት መንግስት የትኛውንም ዋጋ ከፍሎ ዜጎቹን የማስመለስ ስራውን ይቀጥላል።በሊቢያ ያለው አለመረገጋትና የሰላም እጦት ዜጎችን የማስመለስ ሂደቱን አዳጋች እድርጎት እንደቆየም አቶ መለስ ገልጸዋል።ተመላሾቹ በበኩላቸው ለወራት በሊቢያ እስር ቤቶች መቆየታቸውን ገልጸው መንግስት ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ላደረገው ጥረት አመስግነዋል።በቀጣይ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል የበኩላቸውን አስተዋፅኦ ለማበርከት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል።  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/31875/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
81ea0c7d0552f67a9b1201b6dbe88f3e
d6cdfcb11002c5935c62171fbe9bd8b5
ውስኪያሞች!!
 ውስኪ ድንቅ መጠጥ ነው አለ ነጋዴው ቻሌ። ውስኪ ቤት ብዙ ጓደኞች አሉት። ምሽቱን ከበው የሚያደምቁ። በጨዋታ እየተጎሻሸሙ ያውካካሉ። በየውስኪው ቤት ገብቶ ለመጠጣት ‹ያልተወጋ ንጹሕ ውስኪ የት ነው ያለው› ተብሎ ተጠይቆ ነው የሚገባው። አበሻ እሳቱ በመርፌ ስትሪንጅ (መውጊያ) እያደረገ በማቀናነስ አረቄና ኮኛክ እንደሚቀላቀልበት የመጠጦች ልሂቃን ስለደረሱበት ታይቶ ተፈትሾ ነው የሚጠጣው። ዘበርጋ የቻሌ የረዥም ጊዜ ጓደኛው ነው። እሱ መጥኖ ለጨዋታ ብቻ ሲል ነው የሚጠጣው። ዘበርጋ ቆቁ። ቻሌ ውስኪውን ይጋት ይጋትና ሲያበቃ መፈላሰፍ ይጀምራል። ፈላስፋና ሳይንቲስት ወደ መሆንም የቀረበ ይመስለዋል። በዚያ የውስኪና የውስኪያሞች መንደር ድሀ የሚባል ዝር፤ ድርሽ አይልም። ‹‹ምናባቱ ሊያደርግ። ሄዶ እዚያው ጠጅና አረቄውን አምቡላውን ድራፍቱን ያጋብስ እንጂ ውስኪ ተራ ምን ያደርጋል?›› አለ ጥጋብ የቀበተተው አንድ በዘረፋ ሀብት የከበረ ወጠጤ። ‹‹ተው ተው›› አለ ቻሌ። ‹‹እኛም እኮ ሙልጭ ያልን ድሆች ነበርን እንዴት እንዴት ነው ይሄ ውስኪ የሚያናግርህ›› አለው። ወጣቱ ቀጠለና ‹‹አይ ቻሌ አየህ ማታ ማታ እኮ አንተም አንዴ ዶክተር፣ አንዴ ፕሮፌሰር ትሆን የለም እንዴ›› ሲል መለሰለት። ቻሌ አባግድየለሽ ከት ከት ብሎ ሳቀ። ደገመና ‹‹ወጣቱ ድሀ አይደለም ውስኪ መጠጣት አልኩህ በአጠገቡ ማለፍ አይፈቀድለትም። ውስኪያም ሁላ። ልክ ውስኪ ከሞት ያድን ያተርፍ ይመስል ውስኪ ጠጥታችሁ ስታገሱ ሁላችሁም ትመጻደቃላችሁ፤ አዳሜ ትንጠባረራለህ፤ ታቅራራለህ። ከረባትህን እያወዛወዝክ ትንጠራራለህ። ዳሩ ምን ታደርግ በሙስና በተጨማለቀ ሀገር ውስጥ አንድ መለኪያ ውስኪ 50 ብር እየተሸጠ ያለማፈር ትጠጣለህ። ትጨልጣለህ። ጨላጣ ሁላ›› አለ ሞቅታው የጨመረው ወጣት። ዘበርጋ ማንነቱን አይረሳም። ልከኛ ወደረኛ ሰው ነው። ያን የድህነት ግዜ ያስታወሰው ዘበርጋ ድምጹን ከፍ አድርጎ ‹‹ለውስኪ ቤቱ ታዳሚዎች በሙሉ ስሚ ሁልሽም የሚላስ፤ የሚቀመስ የሚለበስ ያልነበረህ ሁላ ሁሉን ረስተኸው በውስኪ ታቅራራለህ። ትደነፋለህ። ታቀረሻለህ። አንድ ዳቦ 2 ብር በሚሸጥበት ሀገር አንተ አንድ መለኪያ ውስኪ በ50ብር ደጋግመህ እየጠጣህ ሀገር ሰላም እንዳይሆን ታሴራለህ። ሀገርህም እኛም አንተም ሁላችንም ድሀ ነን። በአለምም የድሀ ድሀ ፤ድሆች። በልቶ ከሚያድረው ሳይበላ የሚያድረው ይበዛል። ይህችን ሀገር እንዴት እናሳድጋት? እንዴት ከድህነት እናውጣት ? የሚል ብዙ ልጅ ነው የሚያስፈልጋት። አለመታደል ሆኖ የሚፈጠረው ሁሉ የእናቱን ጓዳ የሚያራቁት ውለታ ቢስ ነው›› አለና ዘበርጋ በድንገት ንግግሩን አቋረጠ። ቤቱ ዝምታ ወረሰው ። አንዳች ድባብ አጠላ። ወጣቱ ውስጡ ቂም ያቋተ ይመስላል።ራሱን ለመርሳት የሚጠጣ አይነት ሰው ነው። ቀጠለና ትናንት የወጣበትን የድህነት ኑሮ ረስቶና ትቶ፣ ማሕበረሰቡንም ንቆ፣ ‹በጆኒወከር› ፈረስ እየጋለበ በድፍን ሀገር አቧራ የሚያስነሳውን ‹‹ጢባራም ምን ትለዋለህ?›› አለና ጠየቀ። ‹‹ብላክ ሌብል፣ ሁዋይት ሌብል፣ ሺባዝሬጋል፣ዲምፕል ውስኪ ከዛም በላይ ውድ ውስኪዎችን በቀን ሶስትና አራት ጠርሙስ እየጨለጡ ጢምቢራቸው እስኪዞር ተግተው ማታ ማታ ነፍሳቸው በሰማይ እየጋለበች ጨርቃቸውን ጥለው እየከነፉ በድሀው ልጅ ደም ላይ ለመቆመር የሚንቀሳቀሱትን የሌሊት ወፎችን እሺ ምን ትላቸዋለህ ወዳጄ›› አለ ድምጹን ጎላ አድርጎ። መልስ የለም እራሱ መልስ መስጠት ጀመረ። ‹‹ሕዝቡን አላወቁትም። ለአንድ ጠርሙስ ውስኪ 4000 እና 5000 ብር የሚከፍሉ የከተማዋን ውስኪ ቤቶች ያጨናነቁት ልማታዊ ባለሀብቶች የገንዘባቸው ምንጭ እኮ የሕዝቡ ሀብት ነው። የመሬት ሽያጭ ፣ ደጋግሞ መሸጥ መግዛት መሸጥ የቤት ሽያጭ፣ የመኪና ሽያጭ ኸረ ነፍስ ሻጭም ጭምር ምን ትላለህ ሕዝቤ?›› ሲል ጠየቀ በመገረም መንፈስ። ‹‹ሁሉም በሞቅታው ፈረስ ውስጥ ነው ማን ማንን ይሰማል ብለህ። የሙዚቃውም ጩኸት አለ እኮ። አጀብ በል እንጂ ሕዝቡ አጀብ ያሰኛል። ምን ትላለህ ሕዝቡ?›› አለ ደገመና። ‹‹ስንቱ ድሀ በእነዚህ ዘራፊ ወሮበላና ማጅራት መቺዎች ምንም በማያውቀው ከቤት ንብረቱ ካደገበት ቀኤ ተፈናቀለ። በውስኪያሞች። ውስኪያም ሁላ። እነሱ እንደሁ ሕሊና የሚባል ነገር አልፈጠረባቸውም። አይደለም መሬትና ቤት ገንዘብ ካስገኘ እናታቸውን ከመሸጥም አይመለሱም። ሀገር ከመሸጥም አይመለሱም›› ሲል ወጣቱ በረዥሙ ተነፈሰ። ዘበርጋ ቀጠለና ‹‹በእኛ ግዜ ድሮ ውስኪ መጠጣት የትልቅነት፣ የሀብታምነት፣ የተከበረ ሰውነት መገለጫ መሆኑን ይናገሩ ነበር።ዘመን እንደዚህ ነው ይቀየራል።ይበራል። ይሽከረከራል። ይዞራል። መቼም እዚህች መከረኛ ሀገር ውስጥ በመንግስት ደመወዝ ሰርቶ የከበረ የለም። ሰው ሁሉ የከበረው በንጹህ እጁና ላቡ አይደለም። በሽርክና ሌብነት ነው።›› ፕሮጀክቶችን በሌብነት አቅዶ በመስራት፣ የመንግስትና የሕዝብን ካዝና በማራቆት፣ ባለስልጣኑንም ተጋሪ በማድረግ፣ ፌስቲቫል፣ ኮንፈረንስ፣ ጥናታዊ ምናምን የሚል ሽፋን እየሰጡ በዚህ መልኩ ሀገር ተግጣ ተበልታለች። ተራቁታለች። ታዲያ ይህ ሁሉ የምታየው ሀብት አብዛኛው ከእግረኛው የበለጠው መኪና ከውጭ ከመጣው ውጪ በሀገር ቤት የሚገዛው ከየት የመጣ ይመስልህል?›› አሉና ዘበርጋ ቻሌን ጠየቁ። ‹‹እውነት! ትናንት በቅጡ ጠላ ጠጅ ለመጠጣት አቅሙ ያልነበረው በአንድ ጀምበር በዝርፊያ በሌብነት የከበረ ሌባ ሁሉ፤ የኪሱን መዳጎስ የሚያሳየው ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን ውስኪዎች በመጋበዝ ነው። ሳይሰሩ ከየት አመጣችሁ ሳይባሉ የሚታወቅ ምንም ነገር ሳይኖራቸው ከምንም ተነስተው አንቱ የሚባሉ ሰዎች አጃኢብ ያሰኙሀል። ያደጉበትን ውሃ ይጠየፉታል። የሀብታሞች መዝናኛና መጠጥ ውስኪ ነው ይሉሀል። እንዴ ሌባውና ዘራፊውም የሚጠጣው እሱኑ ነው›› አለ ቻሌ። ‹‹ከውስኪ ውጪ አይጠጣም። የሚናገሩት፣ የሚቀልዱት፣ የሚተነፍሱት፣ የሚያገሱት በውስኪኛ ነው። የሚንገዳገዱት፣ የሚወድቁትም በውስኪኛ ነው። ውስኪያም ሁላ!….››አዲስ ዘመን ጥቅምት 13/2012 ያፌት ነነዌ
መዝናኛ
https://www.press.et/Ama/?p=21336
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e1803a81b59e18a2cccc9f6dc9cd4c74
fd2e07b89f7bd7bf0f6d5f6fcb10f94d
ፕሪሚየር ሊግ ፡ የሶከር ኢትዮጵያ የወሩ ምርጦች (መጋቢት)
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2ኛ ዙር ከተጀመረ የ4 ሳምንታት እድሜን አስቆጥሯል፡፡ ከደደቢት እና ሀዋሳ ከነማ ጨዋታ ውጪም ሌሎቹ የ4 ሳምንታት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ሶከር ኢትዮጵያም እንደተለመደው የዚህን ወር ኮከቦች መርጣለች፡፡ባለፉት ወራት ተቆጣጥረውት የነበሩት የክልል ክለብ ተጫዋቾች በዚህ ወር እምብዛም ያላንፀባረቁ ሲሆን በዚህ ወር ድንቅ አቋማቸውን ያሳዩት የመከላከያ እና ንግድ ባንክ ተጫዋቾች ወሩን ተቆጣጥረውታል፡፡ ዩጋንዳዊው ግብ ጠባቂ በርቀት የሊጉ ምርጥ ግብ ጠባቂ ቢሆንም ከቅዱስ ጊዮርጊስ የተከላካይ ክፍል ጥንካሬ አንፃር የሊጉ አጥቂዎች ሲፈትኑት አይታይም፡፡ ባለፉት ጠቂት ጨዋታዎች የተስተዋለው ግን የዚህ ተቃራኒ ነበር፡፡ ከአዳማ ከነማ ፣ ወላይታ ድቻ እና መከላከያ ጋር በተደረጉት ጨዋታዎች ግብ የሚሆኑ ኳሶችን ያዳነ ሲሆን ትኩረቱ ፣ ቦታ አጠባበቁ እና ቅልጥፍናው ለሊጉ ግብ ጠባቂዎች ምሳሌ የሚሆን ነው፡፡ የባንኩ ዳዊት አሰፋ ፣ የወልድያው ሲሳይ ባንጫ እና የዳሽኑ ደረጄ አለሙ ሌሎች የሚጠቀሱ ግብ ጠባቂዎች ናቸው፡፡የመከላከያው ተከላካይ ወጥ አቋሙን በማሳየት መከላከያን ወደ ቻምፒዮንነት ፉክክሩ አስጠግቶታል፡፡ ሲሳይ ከድንቅ ተከላካይነቱ ባሻገር ቡድን የመምራት ችሎታውን ሚካኤል ደስታ ባልተሰለፈባቸው ጨዋታዎች አምበል በመሆንም አሳይቷል፡፡ ከቡድን ጓደኛው ተስፋዬ በቀለ ጋር የፈጠሩት ጥምረትም በሊጉ ከሚገኙ ድንቅ የተከላካይ ክፍል ጥምረቶች አንዱ ሆኗል፡፡የንግድ ባንኩ ተከላካይ ብስለት አስገራሚ ነው፡፡ በዚህ ወር ንግድ ባንክ ከ4 ጨዋታ የተቆጠረበት ግብ አንድ ብቻ ሲሆን ለዚህም የቀድሞ የሐረር ሲቲ ተከላካይ አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው፡፡የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ተከላካይ ዳሽንን በአምበልነት እየመራ ቢያንስ አንድ ነጥብ ይዘው የሚወጡበትን የተከላከይ መስመር ጥንካሬ ፈጥሯል፡፡ በሁለተኛው ዙር ዳሽን ካደረጋቸው 4 ጨዋታዎች ሶስቱን አቻ የተለያየውም በአይናለም እና ጓደኞቹ ብርታት ነው፡፡ የወላይታ ድቻው ኃይለየሱስ ትዛዙ እና የንግድ ባንኩ አቤል አበበ ሌሎች ተጠቃሽ ተጫዋቾች ናቸው፡፡ የባንኩ አምበል በሊጉ ካሉ ጥሩ የታክቲክ ግንዛቤ ካለቸው አማካዮች ግንባር ቀደሙ ነው፡፡ የቀድሞው የድሬዳዋ ከነማ አማካይ በባንክ የአማካይ ክፍል ከተለያዩ ተጫዋቾች ጋር ተጣምሮ ወጥ አቋሙን አሳይቷል፡፡ በተክለሰውነቱ ግዙፍ ባይባልም በታታሪነት የባንክን የኋላ መስመር ከለላ ሲሰጥ ድንቅ ነው፡፡በዚህ ወር መከላከያ ላሳየው መሻሻል ተጠቃሽ ተጫዋች ነው፡፡ ተክለወልድ ከዳሽን ቢራ ጋር በተደረገው ጨዋታ ከውድድር ዘመኑ ድንቅ አቋሞች አንዱን አሳይቶናል፡፡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኤሌክትሪክ ጋርም የጨዋታው ኮከብ የሚያስብል ድንቅ አቋም አሳይቷል፡፡የንግድ ባንኩ አማካይ ከተደበቀበት ወጥቷል፡፡ በአንደኛው ዙር እምብዛም ጨዋታዎች ላይ ያልተሰለፈው ደረጄ በሁለተኛው ዙር ንግድ ባንክ ላሳየው የበላይነት ከታዲዮስ ጋር የፈጠረው ጥምረት ተጠቃሽ ነው፡፡ ከሳጥን ሳጥን የሚያደርገው ሩጫ እና ቦታ አጠባበቁ (በተለይ በማጥቃት አጨዋወት ላይ) ድንቅ ነው፡፡የአጭሩ አማካይ ተሰጥኦ የማያከራክር ቢሆንም በጨዋታ ላይ ሲደበቅ እና ወጥ አቋም ማሳየት ሲሳነው ቆይቷል፡፡ በዚህ ወር ከሶስት ጨዋታ 7 ነጥቦችን የሰበሰበው ሀዋሳ ከነማ የግብ እድሎች የሚመነጩት ከቀድሞው የኒያላ ኮከብ ነው፡፡ አንዴ ቀዝቀዝ ሌላ ጊዜ ጎላ ብሎ የሚታየው ፊሊፕ ዳውዚ በዚህ ወር ወጥ አቋሙን አበርክቷል፡፡ በ4 ጨዋታዎች 5 ግቦችን አስቆጥሯል፡፡ባዬ በድጋሚ ዝርዝር ውስጥ ገብቷል፡፡ የድቻው አጥቂ ጎንደር ላይ 3 ነጥብ ይዘው እንዲመለሱ ድንቅ አቋሙን ያበረከተ ሲሆን ከቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወላይታ ድቻ ጋር በተደረጉ ጨዋታዎችም ግቦች አስቆጥሯል፡፡ኬንያዊው ግዙፍ አጥቂ ሲዳማ ቡና በመሪነት እንዲቆይ በዚህ ወር ድንቅ ግልጋሎት አበርክቷል፡፡ ጎንደር ላይ አንድ ነጥብ ሲያገኙ ግብ ያስቆጠረ ሲሆን አርባምንጭን ሲያሸንፉም ግብ አስቆጥሯል፡፡ አሁን ኤሪክ የሲዳማ ቡና ከፍተኛ ግብ አግቢ ሆኗል፡፡ የሀዋሳ ከነማው ተመስገን ተክሌ ሌላው በዚህ ወር የሚጠቀስ አጥቂ ነው፡፡ ተክለወልድን የመሰለ ድንቅ አማካይ በድንገት ማጣት እጅግ ያስደነግጣል፡፡ እጅግ ድንቅ በሚባል አቋም ላይ የነበረ ሲሆን ማንኛውም በቅብብል ላይ የተመሰረተ እግርኳስን መጫወት ለሚፈልግ ቡድን የተክለወልድ አይነት ተጫዋች ያስፈልገዋል፡፡ የቡድኑን የኳስ ፍሰት ሲቆጣጠር ፣ በድንቅ የኳስ ክህሎት ተጫዋቾችን ሲያልፍ እና ቁልፍ ኳሶችን ለአጥቂዎች ሲያደርስ የምናውቀውን ተክለወልድ በሞት መነጠቅ በእርግጥም ኪሳራ ነው፡፡አሰልጣኝ ፀጋዬ በውድድር ዘመኑ አጋማሽ ላይ የተናገሩትን ተግብረዋል፡፡ በትኩረት ማጣት በሚቆጠሩ ግቦች የሚገባውን ነጥብ መሰብሰብ ያልቻለው ባንክ አሁን ተጋጣሚዎች አሳምኖ ማሸነፍ ጀምሯል፡፡ በዚህ ወር ያደረጋቸውን ጨዋታዎች በሙሉ በድል ላጠናቀቀው ንግድ ባንክ ከፍተኛ መሻሻል አሰልጣኙ ተጠቃሽ ናቸው፡፡ ውበቱ አባተ ፣ ዘላለም ሽፈራው እና ገብረመድን ኃይሌ ሌሎች የሚጠቀሱ አሰልጣኞች ናቸው፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/2361
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
663c0a496cff0965bbbd9bd941fe0997
b28419ddb2f2f4e5fa57c774257417a3
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከአዲሱ የአሜሪካ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ጋር በስልክ ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወቅቱ አፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር እና የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከአዲሱ የአሜሪካ ተመራጭ ፕሬዚዳንት ጆባይደን ጋር የአፍሪካ እና የአሜሪካን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል ፡፡ከዚህ ባለፈም የኮቪድ -19 ወረርሽኝን ለመቆጣጠር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መነጋገራቸውን ከፕሬዚዳንት ራማፎሳ ጽህፈት ቤት የተገኘው መረጃ አመልክቷል።ፕሬዚዳንት ራማፎሳ በውይይታቸው ወቅት በአፍሪካና በአሜሪካ መካከል ጠንካራ አጋርነት ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚሸጋገርም ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።አዲሱ ተመራጭ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንና ምክትላቸው ካማላ ሀሪስ አፍሪካ በዓለም አቀፍ ጉዳዮች የጎላ ሚና እንዳላት ተናግረዋል፡፡ብዙ የአፍሪካ መሪዎች ጆ ባይደን በምርጫ በማሸነፋቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ምንጭ፡-ቢቢሲ#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8b%b0%e1%89%a1%e1%89%a5-%e1%8a%a0%e1%8d%8d%e1%88%aa%e1%8a%ab%e1%8b%8d-%e1%8d%95%e1%88%ac%e1%8b%9a%e1%8b%b3%e1%8a%95%e1%89%b5-%e1%88%b2%e1%88%aa%e1%88%8d-%e1%88%ab%e1%88%9b%e1%8d%8e-2/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
5a28a7f360cde5948732eb5d2386f908
f90277a588a047040d69e64765e69134
የጀጎሏ ሐረር በአነስተኛ የመሬት ስፋት በርካታ ጎብኚዎችን ከሚያስተናግዱ ጥቂት የዓለማችን ከተሞች አንዷ ናት፤ ከ1000 ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የከተማዋ ታሪክ ቅርሶቿም እንዲበዙ እድል ፈጥሮላታል። የጀጎል ግንብና አምስቱ በሮች፣ የወርቅ ሳንቲሞች፣ ረጅም እድሜን ያስቆጠሩ መስጊዶች ፣ የስነ-ሕንፃ፣ የታሪክን አሻራ የሚያንፀባርቁ የቤት ውስጥ ዕቃዎች ቱሪስትን ከሚስቡት ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው።
ሐረርና ጀጎልን በምስል\nበፈረንሳዊው ጸሃፊ አርተር ራምቦ የተሰየመው ሙዚየም አንዱ ነው። በሙዚየሙ ከረጅም ዓመታት በፊት የተነሱ የሐረር ከተማ ፎቶዎችና በከተማዋ ላይ ያተኮሩ ምርምሮችን ያካተቱ ክፍሎች ኣሉበት። አርተር ራምቦ 1880 ወደሃረር ከተማ በመሄድ በ11 ዓመት ቆይታው ለ120 ዓመታት መቆየት የቻሉ ፎቶዎችን አንስቷል። የዚህ ሙዚየም ግንባታ ጂዋጅ በሚባል ህንዳዊ እንደታነጸ መረጃዎች ያመለክታሉ። አፍላላ ዉፋ ከሸክላ የሚሰሩ የባህላዊ እቃዎች ሲሆኑ በቁጥርም አራት ናቸው፤ በሐረሪ ብሄረሰብ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ በቅደም ተከተል ይቀመጣሉ። እያንዳንዳቸውም የየራሳቸው አገልግሎት አላቸው። የመጀመሪያው የእናት ባንክ ሲሰኝ ባል ለቤት ወጪ የሚሆነውን ገንዘብ የሚያስቀምጥበት ፤ሁለተኛው ባህላዊ መድኃኒቶችን ማስቀመጫ፤ ሶስተኛው የመድኃኒቶችና የእህል ዘሮች ይቀመጥበታል። አራተኛው ደግሞ የግብርና የተለያዩ ክፍያዎች ደረሰኞችን የሚይዝ ነው። ቆሪ ሃዳ- በሠርግ ወቅት እናት የምትድራት ልጇን ወደ አማቶቿ ቤት ሂዳ በመልሱ እስክትመጣ ድረስ የሚጠቅሟትን ዝሁቅ፣ አቅሌል፣ መቅሊ እና ሌሎች ምግቦችን ስንቅ የምትቋጥርበት ነው። እስከ 25 ኪሎግራም የሚመዝን ምግብ የመያዝ አቅም ሲኖረው፤ እነዚህንም የባህል ምግቦች ይዘው የሚሄዱት ሰዎች የሐረርን ባህል በደንብ የሚያወቁ ሰዎች መሆን አለባቸው።ይህ ከዋንዛና ከሌሎች የዛፍ አይነቶች የሚሰራው ቆሪ ከተወሰኑ ቀናት በኋላ ወደልጅቱ ቤተሰቦች የተለያዩ ስጦታዎች ተደርገውበት ይመለሳል። በሐረሪ ባህል ቤቶች ውስጥ የመደብ መቀመጫ ትልቅ ቦታ አለው። በአንድ ቤት ውስጥ አምስት መደቦች የሚሰሩ ሲሆን ሰዎች በማህበረሰቡ ውስጥ ያላቸውን ድርሻ የሚያመለክቱ ናቸው። እውቀት፣ ጾታና እድሜን መሰረት ያደርጋሉ። ከፍተኛ የኃይማኖት እውቀት ያላቸው ምሁራን ከፍ ያለው መደብ ላይ ሲቀመጡ ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎችም በሚዘጋጅላቸው መደብ ላይ ይቀመጣሉ። አምስቱ መደቦች ስያሜያቸው በሃደሬ ቋንቋ ''አሚር ነደብ'' ''ግድር ነደብ'' ''ጥት ነደብ'' ''ጉት ነደብ'' እና ''ገብትሄር ነደብ'' ይባላሉ። እንዳሁኑ ጫማ በዘመናዊ መልኩ መሰራት ከመጀመሩ በፊት የሐረሪ ህዝብ ከእንጨትና ከቆዳ የሚሰሩ ጫማዎችን ይጫማ ነበር። ከእንጨት የሚሰራው ጫማ ቤት ውስጥ ለመንቀሳቀስ የሚያገለግል ሲሆን ከቆዳ የሚሰራው ደግሞ ለረጅም ጉዞ ያገለግላል። የጀጎል ግንብ በ1551/52 በንጉስ/አሚር ኑር ቢን ሙጃሂድ እንደተገነባ የታሪክ መዛግብት ያመላክታሉ። ይህ ግንብ ከምድር 4 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን ወርዱ ደግሞ ከ50-75 ሴንቲሜትር ይሰፋል። ግንቡ አምስት በሮች ያሉት ሲሆን ውሃ ያለበትን አቅጣጫም ለማመልከት የተሰሩ ናቸው። ከአምስቱ በሮች እንዱ ከረ ፈልአና ሲሆን ስያሜውን ያገኘው በዚህ ስም ወደምትጠራ መንደር ስለሚወስድ ነው ይባላል። ሐረሪዎች ደግሞ ይህንኑ በር ከረ አሱሚ ብለው ይጠሩታል፤አሱሚ በሃደሪኛ በርበሬ ማለት ሲሆን ፊት ለፊት ከሚገኘው ቀይ ቀለም ያለው ወንዝ የተወሰደ ነው ይላሉ።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
7dfcacb577aa39b450d3a2a757a2fbf7
f8831d855cbf257a91ba67c7accca9fd
​ቢኒያም በላይ ኤዘንበርገር አወ የሙከራ እድል አገኘ
ኢትዮጵያዊው አማካይ ቢኒያም በላይ እንደተጠበቀው በምስራቅ ጀርመን ለሚገኝ ፎትቦል ክለብ ኤዘንበርገር አወ የሙከራ እድልን አግኝቷል፡፡ከዳይናሞ ድረስደን ጋር የነበረው የሁለት ሳምንታት የሙከራ ግዜ ቢኒያም ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ ቢያሳይም ድረስደን ተጫዋቹን ለማቆየት ፍላጎት አላሳየም፡፡ ታዋቂው የጀርመን የስፖርት ጋዜጣ ቢልድ እንደዘገበው ከሆነ ቢኒያም ከሁለት ቀናት ያላነሰ ግዜያት በክለቡ እንደሚቆይ ታውቋል፡፡ኤዘንበርገር አወ ተጫዋች የሆነው ኒኪ አድለር 4 ወራት በጉዳት ከጨዋታ ውጪ መሆኑን ተከትሎ ክለቡ ለቢኒያም እና የዩክሬን ዜግነት ላለው የ23 ዓመቱ ዩሪ ያኮቬንኮ የሙከራ እድል ሰጥተዋል፡፡ ቢልድ እንዳስነበበው ከሆነ ክለቡ ብዙ የማጥቃት ባህሪ ያላቸው ተጫዋቾችን በመሞከር ላይ ይገኛል፡፡ የሳክሰኒ ግዛት ክለብ በሆነው ኤዘንበርገር አወ ቢኒያም በአውሮፓ የመጫወት ህልሙን እውን ለማድረግ ይጫወታል፡፡ የዳይናሞ ድረስደን የስፖርት ዳይሬክተር ስለቢኒያም ቀጣይ እድገት እንደሚከታተሉ መግለፃቸው ይታወሳል፡፡የቢኒያም የሙከራ እድልን አሁንም ያመቻቹለት በጀርመን መንግስት ድጋፍ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን የቴክኒክ አማካሪ የሆኑት ዩአኪም ፊከርት ናቸው፡፡በሙሉ ስሙ ፉትቦል ክለብ ኤዘንበርገር አወ በመባል የሚታወቀው ክለቡ እንደአውሮፓውያን አቆጣጠር 1946 ነው የተመሰረተው፡፡ የበርሊን ግንብ ከፈረሰ በኃላ ለረጅም አመታት በቡንደስሊጋ 2 ሲወዳደር ቆይቷል፡፡ በ2017/18 የውድድር አመትም ክለቡ በቡንደስሊጋ 2 የሚካፈል ይሆናል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/29555
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
deca8e1b6117388b1ca26676755b7638
cc79fa2c5e5a83ef1ec86e9fd131c1a1
ኮቪድ-19 በፓኪስታን
ፓኪስታን ባለፉት በርካታ ቀናት የኮሮናቫይረስ ተጠቂዎችዋ ቁጥር ማሻቀቡን ተከትሎ የእንቅስቃሴ እገዳዎቹን እያፈራረቀች ሥራ ላይ እንድታውል የዓለም የጤና ድርጅት አሳሰበ።ፓኪስታን የቫይረሱ ተያዦች ቁጥር ከ113ሺህ ማለፉን የሞቱትም ከሁለት ሺህ መብለጡን ተናግራለች።ትናንት የአንድ መቶ አምስት ሰው ህይወት በኮቪድ 19 ሳቢያ እንዳለፈ ታውቋል፤ ይህም አሃዝ እስካሁን በአንድ ቀን ውስጥ ከሞቱት ሁሉ ከፍተኛው እንደሆነ ተገልጿል።የዓለም የጤና ድርጅቱ የፓኪስታን ተጠሪ ለትልቁ የሀገሪቱ ክፍለ ግዛት ፑንጃብ የጤና ባለሥልጣናት በላኩት ደብዳቤ እንቅስቃሴ እገዳዎቹን በየሁለት ሳምንቱ እያፈራረቁ ሥራ ላይ እንዲያውሉ መክረዋል፤ በቀን ሃምሳ ሺህ ሰው መመርመር መቻል እንዳለባቸውም አሳስበዋል።በሌላ ዜና በቻይና ኮሮናቫይረስ መጀመሪያ የተቀሰቀሰባት ውሃን ከተማ የሚገኘው ተዘግቶ የከረመው ቆንስላው ሥራ እንደሚጀምር የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።ቻይና ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ከተማዋን መዝጋትዋን ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ በጥር ወር የቆንስላውን ሰራተኞችና ቤተሰሰቦቻቸውን ማውጣቱ ይታወሳል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/who-urges-Pakistan-to-impose-intermittent-lockdowns-as-covid-infections-6-10-2020/5457381.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1f8111bdf593513775dd198223f987e3
c6a779bab4cbb1ed7b13f657fa2b4f96
የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ፣ እንግሊሽ ፉትቦል ሊግ እና የሴቶች ሱፐር ሊግ ክለቦች ለአራት ቀናት ከማሕበራዊ ድር አምባዎች ራሳቸውን ሊያገሉ ነው።
የእንግሊዝ እግር ኳስ ክለቦች ማሕበራዊ ሚድያን ጥለው ሊወጡ ነው\nክለቦች ከዚህ ውሳኔ የደረሱት ማሕበራዊ ድር አምባዎች ላይ የሚታዩ ብዘበዛዎችና ማግለሎችን በመቃወም ነው። አድማው የሚጀምረው ከአምስት ቀናት በኋላ ሚያዚያ 22 ነው። የእግር ኳስ ማሕበር፣ እንዲሁም ሌሎች ይመለከተናል የሚሉ መሥሪያ ቤቶችን ጨምሮ ኪክ ኢት ኦፍ የተባለው ፀረ-ማግለል ድርጅት በዚህ አድማ ላይ ይሳተፋሉ። የኪክ ኢት ኦፍ ሊቀመንበር ሳንጃይ ባንዳሪ "ይህ አድማ ምን ያክል እንደመረረን የሚያሳይ ነው" ይላሉ። "ማሕበራዊ ድር አምባ አሁን አሁን በጣም መርዛማ ለሆኑ ብዝበዛዎች የተጋለጠ ሆኗል ።" እኛ አንድ ላይ ሆነን ይህን አድማ የምንመታው ሥልጣኑ ላላቸው መልዕክት ለማስተላለፍ ነው። እርምጃ እንድትወስዱ እንፈልጋለን። ለውጥ እንድታመጡ እንሻለን።" ሊቀ መንበሩ ማሕበራዊ ድር አምባዎች ፊታቸውን ደብቀው ለሚበዘብዙ ሳይሆን ለእግር ኳሱ ቤተሰቡ ነው የተመቸ ሊሆን የሚገባው ሲሉ ይሞግታሉ። ባለፈው ዓመት የቆዳ ቀለሙን አስመልክቶ ብዝበዛ የደረሰበት የሼፊልድ ዩናይትዱ ዴቪድ ማክጎልድሪክ "ጊዜው አሁን ነው" ይላል። "በእኔ ላይ የደረሰው በሌሎች በርካታ ተጫዋቾች ላይ ደርሷል። የሆነ ነገር ሊፈጠር ይገባዋል። የቆዳ ቀለምን መሠረት አድርጎ ጥቃት ማድረስ ለብዙዎች ቀላል ነው።" ጎልድሪክ ትላንት [ቅዳሜ] ምሽት ከብራይተን ጋር በነበረው ጨዋታ አንድ ጎል አስቆጥሮ ቡድኑ እንዲያሸንፍ አስችሏል። ተጫዋቹ ከግጥሚያው በኋላ በሰጠው አስተያየት "ሱፐር ሊግን በ48 ሰዓታት አስወገድን። ዘረኝነት መርታት ያቃተን ለምንድነው?" ሲል ጠይቋል። የብራይተኑ ፈረንሳዊ አጥቂ ኒል ሞፔም በተመሳሳይ ማሕበራዊ ድር አምባው ላይ ጥቃት ደርሶበታል። ተጫዋቹ ለስካይ ስፖርት በሰጠው ድምፅ "አድማው ትክክለኛ ነው" ሲል ተደምጧል። "ተጫዋቾች በይነ መረብ ላይ ብዙ ጥቃት ይደርስባቸዋል። ይህን መዋጋት አለብን። አሁን አንድ ላይ መሆናችን መልካም ነገር ነው።" ክለቦችን ጨምሮ አስተዳዳሪ አካላት እንዲሁም የእግር ኳስ ዳኞች ማሕበር ከትዊተር፣ ፌስቡክና ኢንስታግራም ራሳቸውን ለአምስት ቀናት ለማግለል ተስማምተዋል። ከሳምንታት በፊት ስዋንሲ ሲቲ የተሰኘው ቡድን ተጫዋቾቹ ላይ በደረሰው ጥቃት ምክንያት የአንድ ሳምንት አድማ አድርጎ ነበር። ሌላኛው የቻምፒዮንሺፕ ቡድን በርሚንግሃም ሲቲና የስኮትላንዱ ሬንጀርስም ማሕበራ ድር አምባው ላይ አድማ መትተው ነበር። የቀድሞው የአርሰናል ተጫዋች ፈረንሳዊው ቲዬሪ ሄንሪ በዘረኝነትና በሌሎች ጥቃቶች ሳቢያ ከማሕበራዊ ድር አምባዎች ራሱን ሙለ በሙሉ ማግለሉን ማስታወቁ አይዘነጋም። ከቢቢሲ ጋር ቆይታ የነበረው የ43 ዓመቱ ሄንሪ "በቃ ማለት በቃ ነው" ሲል ተቃውሞውን ገልጿል። ሊቨርፑል ሶስቱ ጥቁር ተጫዋቾቹ አሌክሳንደር-አርኖልድ፣ ናቢ ኬታና ሳዲዮ ማኔ ጥቃት ከደረሰባቸው በኋላ ቁጣውን መግለፁ ይታወሳል። አድማ መቺዎች ዓላማቸው ማሕበራዊ ድር-አምባዎች ጥላቻን እንዲያስወግዱና ትምህርትም እንዲሰጡ መሆኑን በመግለጫቸው አትተዋል። የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት ትላልቅ የማሕበራዊ ድር አምባ ኩባንያዎች ችግሩን መቅረፍ ካልቻሉ ቅጣት እንደሚጥል ዝቶ ነበር። ፌስቡክ የካቲት ላይ ከበድ ያሉ እርምጃዎችን ለመውሰድ እንዳሰበ አስታውቆ ነበር። በፌስቡክ የሚተዳደረው ኢንስታግራም ደግሞ ባለፈው ሳምንት ተጠቃሚዎች ጓደኞቻቸው ያልሆኑ ሰዎች መልዕክት እንዳይልኩላቸው የሚያስችል መንገድ አምጥቻለሁ ብሏል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
fd1ce30c5ee82a40bf7497a07473a956
bea43ced3766eb82b0a979038338bd9a
ሀዋሳ ከተማ ዝግጅት የሚጀምርበት ቀን ታውቋል
ሀዋሳ ከተማዎች በቀጣዩ ሳምንት የ2013 ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ፡፡የቀድሞው ተጫዋቻቸውን አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን ከሰባት ወራት በፊት በዋና አሰልጣኝነት የሾሙት ሀዋሳ ከተማዎች ለ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የቅድመ ዝግጅት ልምምዳቸውን የፊታችን ረቡዕ ጥቅምት 11 የክለቡ አሰልጣኞች፣ ተጫዋቾች፣ የቡድኑ አጠቃላይ አባላት የኮቪድ 19 ምርመራን በተጨማሪነት ደግሞ የሜዲካል ህክምናን አድርገው ወደ ካምፕ ከገቡ በኃላ ከጥቅምት 14 ቀን 2013 ማለዳ ጀምሮ የቅድመ ውድድር ልምምዳቸውን እንደሚጀምሩ ሶከር ኢትዮጵያ ከክለቡ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡በክረምቱ የዝውውር መስኮት አምስት አዳዲስ ተጫዋቾች በማድረግ ያስፈረሙቶ ሀዋሳዎች ወደ ሰበታ ባመራው አጥቂው እስራኤል እሸቱ ምትክ እንዲሁም ተጨማሪ ወሳኝ የተባለ ዝውውር በጥቂትት ቀናት ይፈፅማል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/60950
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
0974e8bd8ced10f8ebc4be4ca6799df5
a8ee17ca945e403f8fb60fd85c4ec8b9
ማሕበሩ በተቀናጀ የቤተሰብ አገልግሎት ጉልህ ድርሻ እንዳለው ተገለጸ
የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማሕበር ባለፉት ሃምሳ ዓመታት የተቀናጀ የቤተሰብ አገልግሎት በመስጠት ዓይነተኛ ሚና እንደተጫወተ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ማሕበሩ ዛሬ የምስረታውን 50ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እደተመለከተው በሥነተዋልዶ ትምህርት፣ የቤተሰብ ዕቅድ ተጠቃሚነት፣ የኤች አይ ቪ/ ኤድስ ሥርጭትን በተመለከተ እንዲሁም የወሊድ መቆጣጠሪያ ዘርፎች ባከናወናቸው ጉልህ ተግባራት ኢትዮጵያ የምዕተዓመቱን የጤና ግቦች እንድታሳካ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳበረከተ ታውቋል፡፡በዕለቱ የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አሕመድ ይማኖ እንደተናገሩት ማሕበሩ ባከናወናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት የእናቶችና ሕፃናትን ሞት ቅነሳ፣ የቲቢ፣ ወባና የኤች አይ ቪ/ ኤድስ ሥርጭትን ለመቀነስ የተቻለው ማህበሩ ባከናወናቸው ተግባራትና ውጤታማ የጤና ፖሊሲ በመመራቱ ነው፡፡አቶ አሕመድ አያዘውም ማህበሩ የሚያከናውናቸውን ተግባራት ወደ ላቀ ምዕራፍ ለማሸጋገር መንግስት እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥልብትም ገልጸዋል፡፡የማህበሩ ፕሬዝዳንት ወይዘሮ ማዕዛ ቅጣው በበኩላቸው ከግማሽ ምዕተ ዓመት በፊት በሶስት ግለሰቦች የተመሰረተው ማሕበር አሁን ከ18ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኛ አባላት እንዳሉትና በተለይም የመንግስት የጤና ፖሊሲ መርሆችን በመከተል በማህበረሰብ አቀፍ ጤና ፕሮግራሞች ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡በመግለጫው ላይ እንደተመለከተው ማህበሩ በጤናው ዘርፍ በሰራቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት በአፍሪካ ከተመረጡት አምስት አገሮች ተርታ መሰለፍ ችሏል፡፡ማህበሩ ከ40 በመቶ ያላነሰ ገቢውን ከኔዘርላንድስ መንግስት እንደሚያገኝና በቀጣይ የማህበራዊ ቢዝነስ ኢንተርፕራይዞችን በማቋቋም  አስከ 30 በመቶ የሚሆነውን ገቢውን ለማግኘት እንዳቀደ ፕሬዝዳንቷ ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም የማሕጸን ጫፍ ሕክምናን በተመለከተ ይበልጥ ለመስራትና ችግሩ እያደረሰ ያለውን ተፅዕኖ ለመቀነስ እንዲቻል በቀጣይ ትልቅ ተግባራትን ለማከናወን ማህበሩ አቅዷል፡፡የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማሕበር 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል በነገው ዕለት ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በተገኙበት በይፋ ይከፈታል፡፡ በተጨማሪም የዘጋቢ ፊልም፣ ጥናታዊ ጽሁፎች እንዲሁም በ50 ዓመታት ውስጥ የተከናወኑ ዓበይት ተግባራትን የሚዘክር አውደርዕይ እንደሚቀርብ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/31449/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
40a4208000d2f9ee14d8d2ac38d625b3
80bab5e32d91706e13770220a9613346
የዓለም የኖቤል የሰላም ሎሬት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የኖቤል የሰላም ሎሬት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ማለዳ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8b%93%e1%88%88%e1%88%9d-%e1%8b%a8%e1%8a%96%e1%89%a4%e1%88%8d-%e1%8b%a8%e1%88%b0%e1%88%8b%e1%88%9d-%e1%88%8e%e1%88%ac%e1%89%b5-%e1%8c%a0%e1%89%85%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%88%9a%e1%8a%92/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
86af4253437d2c146878b69c78657566
2188fc8b6768f9759506fea86f91ead4
በአገራቸው በምርምር ላይ የቆየውን የመጀመሪያው ክትባት ፍቃደኛ በሆኑ ሕንዳዊያን ላይ ከቀናት በኋላ ሙከራ ማድረግ እንደሚጀመር ተገለጸ።
ሕንድ አዲስ የኮሮና ክትባትን በሰው ላይ ልትሞክር ነው\nቁጥራቸው ምን ያህል እንደሆኑ ያልተገለጹት እኒህ ሕንዳዊያን ክትባቱ የሚሰጣቸው በሐይድራባድ በሚገኝ ባራት ባዮቴክ በተሰኘ የጥናት ድርጅት ነው። ክትባቱ በእንሰሳት ላይ በተደረገ ሙከራ ምንም የጎንዮሽ ጉዳት ያላስከተሉ ከመሆኑ በላይ የተፈጥሮ በሽታን የመከላከያ ኃይል ቫይረሱን የሚከላከሉ ህዋሶችን እንዲያመርት አስችሎታል። በመላው ዓለም በቤተ ሙከራ ደረጃ ያሉ 120 የክትባት ምርምሮች ሲኖሩ ከነዚህ ውስጥ ስድስቱ በሕንድ ነው እየተካሄዱ የሚገኙት። ይህ ክትባት የሚመረተው ከራሱ ከኮቪድ-19 ሲሆን ቫይረሱ በቤተ ሙከራ ውስጥ ተዳክሞና መጠኑ ቀንሶ ነው ወደ ክትባትነት የሚለወጠው። የሕንድ የመድኃኒት ቁጥጥር አስተዳደር ለባራት ባዮቴክ ምርምር ተቋም የምዕራፍ አንድና ምዕራፍ ሁለት ሙከራዎችን በሰው ላይ እንዲያደርግ የፈቀደው በእንሰሳት ላይ የተደረገው ሙከራ አመርቂ ውጤት ማስገኘቱን ከመረመረ በኋላ ነው። እነዚህ ሁለት ምዕራፎች የተከፈሉ ሙከራዎች ትኩረት የሚያደርጉት የክትባቱ ፈዋሽነት ላይ ሳይሆን ክትባቱ በሰው ልጅ ላይ ጉዳት ያስከትላል ወይስ አያስከትልም በሚለው ላይ ነው። አዲሱ ሕንድ የሰራችው ክትባት ኮቫክሲን የሚል ስም የተሰጠው ሲሆን በቤተ ሙከራ የተዘጋጀው ደግ ከብሔራዊ የሕንድ ቫይሮሎጂ ኢንስቲትዩትና ከካውንስል ኦፍ ሜዲካል ሪሰርች ጋር በመተባበር ነው። ይህ ተቋም ከዚህ ቀደም ኤችዋን ኤንዋን ለተሰኘ ቫይረስ 4 ቢሊዮን ጠብታ ክትባት በመላው ዓለም አምርቶ ያሰራጨ ነው። ሕንድ የዓለም ትልቋ የመድኃኒት አምራች አገር ናት።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
250018bb6208fae26badc5f789a41022
33f7b0ca058a07643da5a5a60fa32419
ኮሮና ቫይረስ፡ "ከቫይረሱ በላይ የሚያስጨንቀን ረሃብ ነው?" የናይጄሪያዋ ጉሊት ቸርቻሪ
ሃያ አምስት ሚሊዮን የሚሆኑ ናይጄሪያውያን እንቅስቃሴያቸው ተገድቧል። በተለይም በተጨናነቁ መንደሮች ለሚኖሩት ሁኔታው ዱብ እዳ ነው የሆነባቸው፤ የማይወጡት አዘቅት፤ እንደ ሰማይ ከባድ ሆኖባቸዋል። የቢቢሲ ጋዜጠኛ ንዱካ ኦሪጅንሞ ከናይጄሪያዋ ንግድ ማዕከል ሌጎስ የተወሰኑትን አናግሯል። "ይሄን የምትሉትን ለእጅ መታጠቢያ የሆነውን ውሃ ከየት ነው የምናገኘው" በማለት የ36 ዓመቷ ዴቢ ኦጉንሶላ ትጠይቃለች። •ኢትዮጵያ፡ ሁለት ሰዎች ከኮቪድ-19 መዳናቸው ተገለፀ •በኮሮናቫይረስ ምክንያት በከፍተኛ ሁኔታ ተፈላጊነታቸው የጨመረ 6 ምርቶች የንግድ ማዕከል የሆነችውን ሌጎስ፣ አጎራባቿን ኦጉን እንዲሁም ዋና መዲናዋን አቡጃን ለሁለት ሳምንታት ያህል የመዝጋት ውሳኔ የተላለፈው በትናንትናው ዕለት ሲሆን፤ የአገሪቱም ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ የቫይረሱን መዛመት ለመከላከል ብቸኛው አማራጭ ይሄ ነው ካሉ በኋላ "ይህ የሞት የሽረት ጉዳይ ነው" ብለዋል። ምንም እንኳን ፕሬዚዳንቱ ይህንን ይበሉ እንጂ እንደ ዴቢ አጉንሶላ ላሉ ሰዎች ቤት ውስጥ መቀመጥ ፈታኝ ነው። እሷም ሆነ ቤተሰቦቿ በአንድ ቤት ውስጥ ሆነው ተጨናንቀው ነው የሚኖሩት፤ በተለምዶም ቤቶቻቸው ካላቸው መጠጋጋት የተነሳ 'ፊት ለፊት' የሚል ቅፅል መጠሪያ ተሰጥቷቸዋል። የቢቢሲ ጋዜጠኛም በቦታው በተገችበት ወቅት የመብራት አገልግሎት ያልነበረ ሲሆን በቤቱ ውስጥ ጭላንጭል ብርሃን ይገባል። በአካባቢው የሚኖሩ 20 ቤተሰቦችም የሚጋሩት ሁለት መፀዳጃ ቤትና መታጠቢያ ቤት አላቸው። "የምንፈራው ረሃብን ነው፤ ቫይረሱን አይደለም" ዴቢ በምትኖርበት አላፔሬ የውሃ መስመርም ሆነ ውሃ ባለመኖሩ በአቅራቢያዋ ካለ አምሳ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ የተሰበረ የህዝብ ቧምቧ ሄዳ ትቀዳለች። "ከኔ በላይ የምጨነቀው ለልጆቼ ነው" ትላለች። ዝናብ በከፍተኛ ሁኔታ እየጣለ ቢሆንም አራቱም ልጆቿ እንቅልፍ ወስዷቸዋል። "ወጥቼ አትክልትና ፍራፍሬ መንገድ ላይ ካልሸጥኩ ልጆቼ ምን ይበላሉ? እንዴትስ ይተርፋሉ" ትላለች ጉሊት በመቸርቸር የምትተዳደረው ዴቢ። እጇን የምትታጠብ ልጅ ባለቤቷ በደቡብ ናይጄሪያ በምትገኘው ዋሪ የነዳጅ ማውጫ ውስጥ ተቀጥሮ ነው የሚሰራው፤ ቤቱም የሚመጣው በየወሩ ነው። ሆኖም በአሁኑ ወር ላታየው ትችላለች፤ ናይጄሪያ በተለያዩ አካባቢ የሚገኙትን ሪቨርስ፣ ዴልታ፣ ካኖ፣ ባዬልሳ ድንበር ከተሞች መዝጋቷ፤ ከአንድ ግዛት ወደ አንድ ግዛት የሚደረገውን እንቅስቃሴ እንዲገደብ አድርጎታል። የከተሞች መዘጋት ሁኔታ በዚሁ ከቀጠለ ባለቤቷን የምታይበትን ጊዜ ሩቅ ያደርገዋል። "የሚያስጨንቀኝ ረሃብ ነው፤ ቫይረሱ አይደለም። ቫይረሱ ህፃናትን እንደማይገድል ሰምቻለሁ" ትላለች ኦጉንሶላ ። ምንም እንኳን ቫይረሱ ክፉኛ የሚያጠቃውም ሆነ የሚገድለው በዕድሜ ከፍ ያሉትን እንዲሁም ተደራራቢ የጤና እክል ያላቸውን ቢሆንም ዴቢ እንደምትለው ሳይሆን ህፃናትም በቫይረሱ እየሞቱ ነው፤ ቫይረሱንም ከሰው ወደ ሰው ያስተላልፋሉ። •በአማራ ክልል በቫይረሱ የተያዙ ግለሰቦች ጋር ግንኙነት አላቸው የተባሉ ሰዎችን ለመለየት ክትትል እየተደረገ ነው ቤሳ ቤስቲን በሌለበት ሁኔታ ከእጅ ወደ አፍ ኑሮ የዴቢ ብቻ አይደለም፤ የጎረቤቶቿ እንዲሁም ድንበር፣ ወንዝ፣ ባህልን ተሻግሮ በድህነት የሚኖሩባት የዓለም ሁኔታ ነው። የዴቢ ጎረቤት ተለቅ ያለ በረንዳ ያላቸው ሲሆን ሁለት በእድሜ ገፋ ያሉ ሴቶች ቁጭ ብለው ያወራሉ። በእድሜ ተለቅ ያሉ ቤተሰቦች እንደ ልጆች ጠባቂ ሆነው ከልጆቻቸው እንዲሁም ከዘመዶች ጋር መኖር የከተሜው እውነታ ነው። በዚህም ሁኔታ ቫይረሱ ቢዛመት በእድሜ ለገፉት ከፍተኛ ስጋት ነው። "አሁንም ቢሆን ሰብሰብ ብለው ቤት ይቀመጣሉ። አንድ ሰው በቫይረሱ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
b8d36c822c95d2492bbed2c507e9e835
3edebed356cb6f9506b5761fab6a0f94
የእሁዱ ስብሰባና በኦነግ አመራር አባላት መካከል የተፈጠረው ተቃርኖ
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ከመኖሪያ ቤታቸው እንዳይወጡ ተደርገዋል የሚለውን ዜና ተከትሎ፤ በግንባሩ ጽሕፈት ቤት የተካሄደው የድርጅቱ አመራሮች ስብሰባ “ሊቀ መንበሩን ለማንሳት ነው” የሚል መረጃ እንዲሰራጭ ምክንያት ሆኖ ነበር።ከዚህ በተጨማሪም የግንባሩ አመራር ለሁለት የመከፈሉ ጉዳይ መነጋገሪያ ከመሆኑ በተጨማሪ አቶ ዳውድ ኢብሳ ከሊቀ መንበርነታቸው ተነስተው በአቶ አራርሶ ቢቂላ እንዲተኩ ተደርጓል የሚል ወሬም በስፋት ሲነገር ቆይቷል። ይሁን እንጂ አቶ ዳውድ ኢብሳን እንዲተኩ ተመርጠዋል የተባሉት አቶ አራርሶ ቢቂላ ዜናው ፍጽም ሐሰት ነው ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አቶ አራርሶ ትናንት በኦነግ ጽሕፈት ቤት የተካሄደው ምርጫ የሊቀ መንበሩ አቶ ዳውድ ኢብሳ እውቅና የነበረው መሆኑን በመናገር አሁንም የድርጅቱ ሊቀ መንበር አቶ ዳውድ መሆናቸውን ገልጸዋል።አቶ አራርሶ ስለ ስብሰባው እንደተናገሩት፤ በዋና አጀንዳነት “ሕዝቡ ምን አይነት ሁኔታ ውስጥ ይገኛል? ድርጅታችንስ ምን ድረጃ ላይ ነው? በተለይ ደግሞ ወደ አገር ከገባን በኋላ ምን አገኝን፣ ምን አጣን? የሚለውን ገምግመናል” በማለት ለቢቢሲ አብራርተዋል። በተጨማሪም በአሁኑ ጊዜ በርካታ የግንባሩ አባላት እና አመራሮች መታሰራቸውን በተመለከተ የስብሰባው ተሳታፊዎች መወያየታቸውን አመልክተው “በዚህም ጉዳይ አንድ ሃሳብ ይዘን ተለያይተናል” ብለዋል። ነገር ግን የግንባሩ ሊቀ መንበር በከተማው ውስጥ እያሉ፣ በሚመሩት ድርጅት ስብሰባ ላይ ሳይገኙ ውይይቱን ስለማድረጋቸውና አቶ ዳውድ ስለስብሰባው የሚያውቁት ነገር ስለመኖሩ ከቢቢሲ ለተጠየቁት ጥያቄ አቶ አራርሶ መልስ ሰጥተዋል።“አቶ ዳውድ የተለየ ጉዳይ ስለገጠማቸው እየተንቀሳቀሱ የዕለተ ከዕለት ሥራቸውን ማከናወን አልቻሉም። ስለዚህም ስብሰባችን ላይ መገኘት አልቻሉም” ብለው፤ ይሁን እንጂ ስለ ጉዳዩ ከአቶ ዳውድ ጋር ተነጋግረውበት እንደነበር ገልጸዋል። ጨምረውም፤ ስብሰባው እንዲካሄድ የሊቀ መንበሩን ይሁንታ እንዳገኙ በመጥቀስ “ውይይታችንን ሳንጨርስ ኔትዎርክ ተቋርጦ ነበር። ነገር ግን የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር [ጉሚ ሰባ] ተሰብስቦ እንዲመክር ተስማምተን ነበር” ብለዋል። ዋናው ሊቀ መንበር ባለመገኘታቸው በምክትሉ የሚመራ አይነት ሰብሰባ መካሄዱን በመግለጽ፤ በዚህም ሊቀ መንበሩን ጨምሮ “ምንም አይነት ሹም ሽር አልተካሄደም” ሲሉ አስረግጠው ተናግረዋል።አቶ አራርሶ ቢቂላ ይህንን ይበሉ እንጂ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ቢሮ ኃላፊ የሆኑት ገዳ ኦልጅራ (ዶ/ር) ግን የተካሄደውን ስብሰባ በተመለከተ የተለየ ሃሳብ እንዳላቸው ለቢቢሲ ተናግረዋል። "ትናንት በአቶ አራርሶ ቢቂላ የተመራው ሰብሰባ የድርጅቱ እውቅና የለውም” በማለት ስብሰባው በግንባሩም ሆነ በሊቀ መንበሩ የማይታወቅ መሆኑን ለቢቢሲ ገልጸዋል።አቶ አራርሶ፤ ከአቶ ዳውድ ስብሰባ ለማካሄድ ፍቃድ እንደተሰጣቸው ተናግረው ስብሰባ ሲጠሩ፤ ገዳ (ዶ/ር) ወደ አቶ ዳውድ እንደደወሉና፤ አቶ ዳውድ ስለ ስብሰባው መረጃ እንዳልደረሳቸው እንደገለጹላቸው ተናግረዋል።ያለ ድርጅቱ ሊቀ መንበር እውቅና ስብሰባ ማካሄድ ተገቢ አይደለም ብለው ለስብሰባ የሄዱ ሰዎችን እንደከለከሉ ገልጸው፤ “ሲከለከሉ የታጠቁ የመንግሥት አካላትን ይዘው መጥተው፣ በጉልበት ገብተው ነው ስብሰባቸውን ያካሄዱት። ስብሰባው ሕጋዊ አልነበረም” ብለዋል።ገዳ (ዶ/ር) አያይዘውም ስብሰባው ላይ የተነሱ አጀንዳዎችን እንደማያውቁ ተናግረዋል። በስብሰባው ሹም ሽር ተካሂዶ፤ በአቶ ዳውድ ምትክ አቶ አራርሶ ሊቀ መንበር ሆነዋል የሚል ወሬ እንደተናፈሰ ጠቅሰን፤ እውነት ስለመሆኑ ሲጠየቁም እሳቸውም ተጨባጭ መረጃ እንዳልደረሳቸው አስረግጠው፤ “ከወሬ ያለፈ አይመስለኝም። ለዚያ የሚያበቃ ስብሰባ አይደለም” ብለው ምላሽ ሰጥተዋል።ቢቢሲ ካናገራቸው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር አመራር አባላት በተጨማሪ ለተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ስለተፈጠረው ነገር የሚሰጡት ማብራሪያ እርስ በርሱ የሚቃረን ሲሆን ግለሰቦች ከሚሰጡት ምላሽ ውጪ እስካሁን ከግንባሩ ተሰጠ መግለጫ የለም። ሊቀመንበሩ ከአቶ ዳውድ ኢብሳ ከመኖሪያቸው መውጣት እንዳልቻሉ እንዲሁም የስልክ ግንኙነት ስለሌላቸው በድርጅቱ ውስጥ እተካሄደ ስላለው ነገር ቁርጥ ያለ ነገር ለመስማት አልተቻለም።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.bbc.com/amharic/news-53561118
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7406bb3e56654f3c2ee78aa3b1ba0ca1
f4a43133b122645220cc1cb9f679a1ed
ወልዋሎ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በዝውውር መስኮቱ በስፋት እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾች አስፈርሟል፡፡በረከት ተሰማ ክለቡን መቀላቀሉ የተረጋገጠ ተጫዋች ነው፡፡ በረከት በኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ2004 ጀምሮ የቆየ ሲሆን የቡድኑ ሁለተኛ አምበል ሆኖ እስከጠናቀቀው የውድድር አመት ክለቡን አገልግሎ ኮንትራቱን በማገባደዱ ወደ ወልዋሎ አምርቷል፡፡ወግደረስ ታዬ ክለቡን የተቀላቀለ ሌላኛው ተጫዋች ነው፡፡ ወግደረስ በ2007 የብሔራዊ ሊግ ማጠቃለያ ውድድር ላይ ለሼር ኢትዮጵያ ባሳየው መልካም አቋም ወደ ደደቢት ማምራት ቢችልም በክለቡ የሁለት አመት ቆይታው የተጠበቀውን ያህል አገልግሎት ሳይሰጥ በመጨረሻም ወደ ቢጫ ለባሾቹ አምርቷል፡፡ወልዋሎ የሶስቱን ዝውውር ጨምሮ እስካሁን ያስፈረማቸው ተጫዋቾች ቁጥር 9 የደረሰ ሲሆን የቁልፍ ተጫዋቾቹን ውልም እያራዘመ ይገኛል፡፡ እንየው ካሳሁን እና ብሩክ አየለ ከክለቡ ጋር የተስማሙ ሲሆን በቀጣዮቹ ቀናት በይፋ ኮንትራት በመፈረም የወልዋሎ ዝውውራቸውን ያጠናቅቃሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/29798
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
04c2568ed2196e4a062d849702f02bfc
06d7035dcbe112928dd82dec5b022a7c
በባሕር ዳርቻዋ የታንዛኒያ መዲና ዳሬ ሰላም አካባቢ በግንባታ ሥራ ላይ የተሰማርተው የነበሩ ቻይናዊያንን መንግሥት የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ አልተወጡም፤ ሥራውን በፍጥነት ሰርቶ ከማጠናቀቅ ይልቅ ልግመትን መርጠዋል በማለት አስሯቸዋል።
ታንዛኒያ ውስጥ ሥራ ላይ ለግመዋል የተባሉ ቻይናዊያን ታሰሩ\nቻይናውያን ሰራተኞች በታንዛኒያ ታሳሪዎቹ በሁለት ኩባንያዎች የተቀጠሩ ሲሆን ሦስት ወንዶችና አንዲት ሴት ናቸው። በከባድ ዝናብ ምክንያት የተጎዳውን ቦይ ለመስራትና ተጨማሪ የማሸጋገሪያ መንገድ ለመገንባት ነበር ቻይናዊያኑ የተቀጠሩት። ግንባታው የተጀመረበት አካባቢ ወሳኝ የከተማዋ ክፍል በመሆኑ ሥራው ባለመጠናቀቁ ምክንያት የከተማዋን የንግድ እንቅስቃሴ ከመገደብ አልፎ አንዳንድ ጊዜም ለሰዓታት የተወሰነው የከተማዋ ክፍል ከሌላው የከተማዋ ክፍል እንዳይገናኝ ምክንያት መሆኑ ተነግሯል። • በሁለቱ ቀናት ግጭት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 27 ደረሰ • ተማሪዎች መገረፍ አለባቸው የሚሉት የታንዛኒያው ፕሬዝዳንት ይህንን ችግር ለመፍታትም በመንግሥት በጀት ግንባታ ተጀምሯል። ነገር ግን ችግሩን ይፈታል የተባለውን ግንባታን በፍጥነት ከመሥራት ይልቅ ልግመትን መርጠዋል የተባሉት አራቱ ቻይናዊያን የግንባታ ሞያተኞች በዳሬ ሰላም ክልል አስተዳደሪ ትዕዛዝ እንዲታሰሩ ተደርጓል። የዳሬ ሰላም አስተዳዳሪው ፖል ማኮንዳ እንዳሉት አራቱ ታሳሪዎች ሌሊቱን ሙሉ እስር ቤት እያሳለፉ ጠዋት ደግሞ ግንባታው በሚፈለገው ፍጥነት እየሄደ መሆኑን እንዲያረጋግጡ ወደ ግንባታ ቦታው ይላካሉ ብለዋል። ግንባታው በሚፈለገው ፍጥነት እየሄደ መሆኑን ባለስልጣኑ እስኪያረጋግጡ ድረስም የሌሊት እስራቱና ጠዋት የሚደረገው ግንባታውን የመቆጣጠር ሂደት የሚቀጥል ይሆናል። እስራቱ የሚያበቃው ባለስልጣኑ የግንባታው ፍጥነት 'አርክቶኛል' የሚል ማረጋገጫ ሲሰጡ ብቻ መሆኑም ተገለጿል። • ታንዛኒያ በዊግና ሰው ሰራሽ ጸጉር ላይ ከፍተኛ ቀረጥ ጣለች • ታንዛኒያ ያጋጠማትን የኮንዶም እጥረት ለመቅረፍ 30 ሚሊዮን ኮንዶሞች ከውጭ አስገባች ጉዳዩ የፍርድ ውሳኔ፣ የወንጀል ምርመራ የሚባል ነገርም የለውም። ምርመራውም ውሳኔውም በዳሬ ሰላም ክልል አስተዳዳሪ የተላለፈ እንደሆነ ተነግሯል። ወንጀላቸው ልግመት ነው፤ ፍርዳቸው ደግሞ የግንባታ ፍጥነቱ እስኪስተካከል ድረስ ሌሊቱን እስር ቤት ማሳለፍ ነው። የፕሬዝዳንት ማጉፉሊ አስተዳደር የውጭ ሀገራት ኮንትራክተሮችን ውል በማቋረጥና ጠንከር ያሉ እርምጃዎችን በመውሰድ እየተተቸ ይገኛል። የቻይናዊያኑ እስራትም አስተዳደሩ ያተኩርባቸዋል ከሚባሉት ከሕግ ያፈነገጡ ሥራዎች መካከል አንዱ ነው እየተባለ ነው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
b89ee0df38b17a3a4f1713f80545a6c5
0de150282cc1d5646ce01fadd99a51c1
አገሪቱን ለኪሳራ የዳረገ የማዳበሪያ ግዥ የፈጸሙ አካላትን ተጠያቂ የሚያደርግ የክዋኔ ኦዲት እየተካሄደ ነው
የፌዴራል ዋና ኦዲተር አገሪቱን ለኪሳራ የዳረገውን ማዳበሪያ 450 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ ግዥ እንዲፈጸም ያደረጉ አካላት ተጠያቂ ማድረግ የሚያስችል የክዋኔ ኦዲት እያካሄደ ነው፡፡የፌዴራል ዋና ኦዲተር እያካሄደ የሚገኘውን የክዋኔ ኦዲት በሚቀጥለው ሁለት ሳምንታት አጠናቆ ሪፖርት ያደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ታውቋል፡፡ በኦዲት ግኝቱ መሠረት ጥፋተኛ የሚባሉ የግብርናና የእንስሳት ሀብት ልማት ሚኒስቴር፣ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲና የኢትዮጵያ ግብርና ንግድ ኮርፖሬሽን ኃላፊዎች ተጠያቂ ይሆናሉ ተብሏል፡፡በሦስቱ መንግሥታዊ ተቋማት ስምምነት በ2006 ዓ.ም. 450 ሚሊዮን ብር ወጪ ተደርጎ የተገዛ ማዳበሪያ፣ ለአምስት የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየኖች ላቋቋሟቸው ማዳበሪያ ፋብሪካዎች ተከፋፍሎ ነበር፡፡ ማዳበሪያውን ተረክበው ለየአካባቢያቸው የአፈር ዓይነት ተስማሚ እንዲሆን አድርገው አዘጋጅተው ለማቅረብ የተስማሙት ጊቤ ደዴሳ፣ መርከብ፣ እንደርታ መልህቅና በቾ ወረሶ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየኖች ናቸው፡፡ነገር ግን ለእነዚህ ማዳበሪያ ፋብሪካዎች የቀረበው ማዳበሪያ ከአካባቢያቸው የአፈር ዓይነት ጋር የሚጣጣም ብቻ ሳይሆን፣ ከፋብሪካዎቹ ሥሪት ጋር የሚሄድ ስላልነበር ፋብሪካዎቹን ጭምር ለብልሽት ዳርጓል፡፡ላለፉት አራት ዓመታትም ማዳበሪያ የተከማቸባቸው መጋዘኖች ጠንቀኛውን ማዳበሪያ በመያዛቸው ለኅብረት ሥራ ዩኒየኖች ተጨማሪ ወጪ እያስከተሉ መሆኑ ተነግሯል፡፡ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ይህንን ችግር ለመፍታት ሁለት ጉዳዮች ላይ ማተኮሩ ተገልጿል፡፡ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር የግብርና ግብዓት ግብይትና የገጠር ፋይናንስ ዳይሬክተር አቶ ሰይፉ አሰፋ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የመፍትሔ ሐሳቦቹ ያላግባብ ግዥ እንዲፈጸም ያደረጉ አካላትን ተጠያቂ ማድረግና ማዳበሪያውን በድጋሚ ጥቅም እንዲሰጥ ማድረግ ነው፡፡በማዳበሪያ ግዥው ላይ ተፈጽመዋል ከተባሉ ስህተቶች መካከል፣ ከዝርዝር መሥፈርት (ስፔሲፌኬሽን) ውጪና ከሚያስፈልገው በላይ ማዳበሪያ በብዛት መግዛት፣ ማዳበሪያው የተገዛላቸው የኅብረት ሥራ ዩኒየኖች ይሁንታ ሳይሰጡ መግዛት ተጠቃሾች ስህተቶች ናቸው፡፡ይህ እንዲሆን ያደረጉ የሦስቱ መንግሥታዊ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች ተጠያቂ ይሆናሉ ተብሏል፡፡ አቶ ሰይፉ እንደገለጹት፣ የፌዴራል ዋና ኦዲተር የክዋኔ ኦዲት እያካሄደ ነው፡፡ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ሪፖርቱ ይቀርባል፡፡ሁለተኛው ጉዳይ ይህ ማዳበሪያ ዘመናዊ አሠራርን ተከትሎ ወደ ጥቅም መለወጥ ነው፡፡ ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ ለሞሮኮ ግዙፍ ኩባንያ ኦሲፒ ሥራው የተሰጠው ሲሆን፣ ይህ ኩባንያ አምስቱ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየኖች የገጠማቸውን ችግር ከፈታ በኋላ ፋብሪካዎችን ለአምስት ዓመታት በሊዝ ያስተዳድራቸዋል፡፡በዚህ መሠረት ከጥቅም ውጪ የነበሩት ማዳበሪያዎች ጥቅም ለመስጠት እንደሚችሉ የታሰበ ሲሆን፣ የሞሮኮ ኩባንያ ለዩኒየኖቹ የዕውቀት ሽግግር ያደርጋልም ተብሏል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/12993
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7ec5c4b3c4017e4daf35857ebbf584c7
1664fbe29f975df6e89a9359357334ba
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎች ለሚባሉት ለምኖ አዳሪዎች እና ጎዳና ተዳዳሪዎች ትምህርት ቤቶች ውስጥ እንዲጠለሉ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን የአማራ ክልላዊ መንግሥት የሠራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታውቋል።
ኮሮናቫይረስ፡ በአማራ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የትምህርት ተቋማት ለመጠለያነት ተዘጋጁ\nየኮሮና ወረርሽኝ እየተስፋፋ ከመምጣቱ አንፃር ይህ የማህበረሰብ ክፍል ከለላ ሊሰጠው ይገባል ብሎ ያመነው ቢሮው ለዚህ የሚረዳውን ኮሚቴ ማቋቋሙንም የቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ጥላሁን መኳንንት በተለይ ለቢቢሲ ገልጸዋል። በክልሉ በተጋላጭነት ከሰላሳ ሺህ በላይ ለምኖ አዳሪዎች እና ጎዳና ተዳዳሪዎች ተለይተዋል። • ለኅዳር በሽታ ያልተበገሩት የ108 ዓመቷ አዛውንት ለኮሮና እጅ ሰጡ ለማህረሰቡ የሚሆን የቦታ መረጣ፣ የምግብ ዝግጅት፣ የብርድ ልብስ እና ንጽህና መጠበቂያዎች እንዲዘጋጅ መደረጉን ኃላፊው ተናግረዋል። በአማራ ክልል ሁለት ግለሰቦች የኮሮና ቫይረስ እንዳለባቸው መረጋገጡን ተከትሎ ከዛሬ እኩለ ቀን ጀምሮ በመላው አዲስ ቅዳም፣ እንጅባራ፣ ቲሊሊና በባ/ዳር ከተማ ብቻ የሚተገበር ለ14 ቀናት የሚቆይ ማንኛውንም አይነት የተሽከርካሪም ሆነ የህዝብ እንቅስቃሴ እንዳይደረግ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኮረና ቫይረስ መከላከልና መቆጣጠር ኮማንድ ፖስት መወሰኑ ይታወሳል። ነዋሪዎች እና በጐ አድራጊዎች ሁሉ መጠለያ ቦታ ላይ ለሚሠባሠቡ እና ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የእለት የምግብ እርዳታ በሚያሠባስበው ግብረ ሃይልና የበጐ ፈቃደኛ አባላት አማካኝነት እንዲደግፉም ኮማንድ ፖስቱ ትላንት አስታውቆ ነበር። በዚህ መሠረት ከ1ሺህ 300 በላይ ጎዳና ተዳዳሪዎች ከዛሬ ጀምሮ ወደ ተዘጋጀላቸው ቦታ የማስገባት ሥራ ተጀምሯል። ከወጣቶች፣ የጤና ባለሙያዎች እና ከሌሎችም ጋር በመሆን ለሥራው እንዲሆን ጥምር ኮሚቴ መቋቋሙን የገለጹት አቶ ጥላሁን ለሥራው ሦስት ትምህርት ቤቶች መለየታቸውን አስታውቀዋል። የምግብ፣ የንጽህና መጠበቂያ እና ፍራሽ የመሳሰሉ ቁሳቁሶችን ማስገባት መጀመሩን ገልጸው ዛሬ የተለዩ ሰዎችንም የማስገባቱ ስራ ይጀመራል ብለዋል። በትምህርት ቤቶቹ 103 ክፍሎች የተለዩ ሲሆን በእያንዳንዱ ክፍል ስድስት ሰዎች እንዲቆዩ እንደሚደረግም አክለው አስረድተዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
711beae346cd92299cb175cd0070f840
e4c91f3bfc172dd2551357343595d5cd
ቤተ ክርስቲያኒቱ ለተጐጂዎች የ3 ቢ. ብር ድጋፍ ማሰባሰብ መርሃ ግብር ይፋ አደረገች
ቤተ ክርስቲያኒቱ በኦሮሚያ ክልል ጥቃት ለተፈፀመባቸው ምዕመኖች በአጠቃላይ የ3 ቢሊዮን ብር ድጋፍ የማሰባሰብ እንቅስቃሴ ይፋ ያደረገች ሲሆን እስከ ዛሬ የተሰባሰበው 40 ሚሊዮን ብር እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2012 ለተጐጂዎች ይከፋፈላል ተብሏል፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እርዳታና መልሶ ማቋቋም አብይ ኮሚቴ በኩል በአጭር የሞባይል መልዕክት፣ የቤተክህነት ሠራተኞችን፣ ተቋማትን፣ አድባራትን፣ ባንኮችን፣ የመንግስት ተቋማትን በውጭ እና በሀገር ውስጥ ያሉ ምዕመናንን በማስተባበር እስከ 3 ቢሊዮን ብር በማሰባሰብ 7ሺ ተፈናቃዮችን ለማቋቋም እቅድ ማውጣቷን አስታውቃለች፡፡ ድጋፉ ለተፈናቃዮች የሚደርስበት መንገድም የጉዳት መጠንና አይነትን መነሻ ያደረገ መሆኑንና በቀጥታ ለተጐጂዎች በእጃቸው የሚደርስ እንደሚሆንም ታውቋል፡፡ ቤተ ክርስቲያኗ በቀጣይም የምዕመኖቿን የኑሮ ዋስትናና ደህንነት ለማስጠበቅ ይረዳል ያለችውን የድጋፍ ተቋም ማቋቋሙም ተገልጿል:: ከዚህ ተቋም ውጪ የሚሰበሰብ ድጋፍም ተገቢነት እንደማይኖረውና ሁሉም ምዕመኖችና ቤተ ክርስቲያኒቱን ማዕከል ያደረጉ ድጋፎች በዚህ ተቋም በኩል ይከናወናሉ ተብሏል፡፡ እስካሁን በተለያዩ መንገዶች የተሰበሰበው የ40 ሚሊዮን ብር ድጋፍም እያንዳንዱ ተጐጂ ስም ዝርዝሩ ተለይቶና የጉዳቱ መጠን ተጠንቶ፣ ድጋፉ በቀጥታ እንዲደርሳቸው መደረጉንም ለማወቅ ተችሏል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=26052:%E1%89%A4%E1%89%B0-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%92%E1%89%B1-%E1%88%88%E1%89%B0%E1%8C%90%E1%8C%82%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8B%A83-%E1%89%A2-%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%8B%B5%E1%8C%8B%E1%8D%8D-%E1%88%9B%E1%88%B0%E1%89%A3%E1%88%B0%E1%89%A5-%E1%88%98%E1%88%AD%E1%88%83-%E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%8D%8B-%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%8C%88%E1%89%BD&Itemid=180
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
411b724089c52f4f13e59642beeac098
b4e28c95870fbd55e01c4c8b881b0c37
1 ሻርማ-አዳድ
1 ሻርማ-አዳድ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ12 ዓመታት (ከ1645 እስከ 1634 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የሊባያ ልጅና ተከታይ ይባላል፤ ተከታዩም ልጁ ኢፕታር-ሲን ይባላል። ስለዚሁ ዘመን ግን አንዳችም ተጨማሪ መረጃ አይታወቅም። የአሦር ነገሥታት
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
85784e499d2af45df4cb35bb60ca35a6
62260a68f475652d578fa1b9b14b955b
ህብረተሰቡ ለፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል አንዲያደርግ ተጠየቀ
የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ነገ አዲስ አበባ ሲገቡ ህብረተሰቡ ደማቅ አቀባበል እንዲያደርግ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ጠየቀ።የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ የሁለቱን ወንድማማች ህዝቦች አንድነት ለማጎልበት በአዲስ አበባና ዙሪያዋ ያሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች ለፕሬዚዳንቱ አቀባበል እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ባለፈው ሳምንት ኤርትራ አስመራ አውሮፕላን ጣቢያ የተደረገላቸው ደማቅ አቀባበል “ለፕሬዚዳንት ኢሳያስም በአዲስ አበባ አለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ መደገም አለበት” ብለዋል።ህብረተሰቡ አቀባበል ሲያደርግ የሁለቱን አገሮች ህዝቦች አብሮነት በሚያጎለብትና ሰላማዊ በሆነ መንገድ መሆን እንዳለበት ሚኒስትሩ ጠቁመዋል።ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ነገ ከሰዓት ሃዋሳን እንደሚጎበኙ የገለጹት ሚኒስትሩ፤ በሃዋሳም የአካባቢው ኅብረተሰብ ደማቅ አቀባበል እንዲያደርግላቸው ጠይቀዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የኢትዮጵያና ኤርትራ ወንድማማች ህዝቦች ወደ አንድነት እንዲመጡ ያቀረቡት ጥሪ በፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ተቀባይነት ማግኘቱን ተከትሎ በኤርትራ አስመራ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ማድረጋቸው ይታወሳል።በዚህም በሁለቱ አገሮች መካከል ተቋርጦ የነበረው የስልክ ግንኙነት የተጀመረ ሲሆን፤ በተጨማሪም የወደብ አገልግሎት እንዲጀምር ኤምባሲዎች በአዲስ አበባና አስመራ ላይ እንዲከፈቱና የሁለቱ አገሮች አየር መንገዶች ወደ አስመራና አዲስ አበባ በረራ እንዲጀምሩ ስምምነት ላይ ተደርሷል።(ኢዜአ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/30130/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
980129d5ffafe7fb7647ae4c86776564
bc173d93d14d9f1be3fcecc71447f917
ኮንፌድሬሽንስ ካፕ ፡ ‹‹ ወጣቶቹ ተጫዋቾች ላይ መሻሻልን እያየሁ ነው ›› አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ
አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ በመጪው ቅዳሜ ከሲሸልሱ ኮት ዲ ኦር ክለብ ጋር ከሚያደርጉት ጨዋታ በፊት ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር አጭር ቆይታ አድርገዋል፡፡የመጀመርያው ምክንያት የአጥቂዎቻችን ቁጥር ማነስ ነው፡፡ ያሉኝ አጥቂዎች እጅግ በጣም ጥቂት በመሆናቸው የግብ ማስቆጠር ችግር በአንድና በሁለት ሳምንት ውስጥ የሚስተካከል አይደለም፡፡ ነገሮችን በዘላቂነት የምናስተካክልበት ጊዜ ባለማግኘታችን ከታክቲክ ጋር የተያያዙ ፈጣን ለውጦችን ለማምጣት እየሰራን ነው፡፡የኢንተርናሽናሉን ውድድር ገና የምናየው ነው፡፡ በሃገር ውስጥ ጨዋታዎች ስንመለከት ግን ወጣቶቹ ተጫዋቾች ከጨዋታ ጨዋታ እየተሻሻሉ ነው፡፡ በአካል ብቃታው ፣ በራስ መተማመናቸውና የታክቲክ ግንዛቤያቸው ላይ በየጊዜው ለውጦች እየተመለከትኩባቸው ነው፡፡ እንዴት ጫና መቋቋም እንዳለበባቸውም እየተረዱ መጥተዋል፡፡ጉዳት ላይ ከነበሩት ውስጥ እስካሁን ለጨዋታው ሙሉ ለሙሉ ዝግጁ የሆነ ተጫዋች የለም፡፡ ታደለ ቢያገግምም ለ6 ሳምንታት ከሜዳ በመራቁ የአካል ብቃቱ ለጨዋታ ዝግጁ አይደለም፡፡ አክሊሉ ፣ ብርሃኑ እና መስፍን መስፍንም በጉዳት ምክንያት ለጨዋታ ብቁ አይደሉም፡፡ስለ ተጋጣሚያችን መረጃ የለንም፡፡ የአፍሪካ ውድድሮች ልምድ ያለው ቡድን እንደሆነ እናውቃለን፡፡ የአየር ንብረቱም ተለዋዋጭ ነው፡፡ እስከ 31 ዲግሪ ሴልሽስ የሚደርስ ሙቀት ቢኖርም ድንገተኛ ዝናብ እንደሚጥል ስምተናል፡፡ ስለ ክለቡ የምናውቀው ይህን ነው፡፡ሱሌማና በቅዳሜው ጨዋታ ላይ መሰለፍ ይችላል፡፡ የኢንተርናሽናል የዝውውር ሰርቲፍኬት አግኝነተናል፡፡ታሪክ ጌትነት በመጎዳቱ ስንጠቀምበት የነበረው ሶፎንያስ ሰይፉ ገና ልምድ እያገኘ ነው፡፡ ሶፎንያስ ጥሩ ግብ ጠባቂ ቢሆንም ጫና ያለው ጨዋታ ላይ ማሰለፍ ለሱም ጥሩ አይሆንም፡፡ ሱሌማና ከፍተኛ ልምድ ያለው ግብጠባቂ በመሆኑ ይጠቅመናል ብለን እንስባለን፡፡ዳንኤል አብሮን ይጓዛል፡፡ የኢትዮጵያ ከ23 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆኑ ከክለቡ ፍቃድ እየወሰደ ሃገሩንም እያገለገለ ነው፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/1953
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
27a198a2be4115baf7403b2c30e704c8
87e660deca95988a2243caafcc1e3704
ቢሮው ለቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል
ለቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡ከቢሮው የተገኘው መረጃ እንዳመለከተው ቀደም ሲል በተዘጋጀው የከተማዋ መሪ ፕላን 157 በላይ ቅርሶች ተለይተው እንደነበርና ማስተር ፕላኑ በቅርቡ ለ10ኛ ጊዜ ተግባራዊ ሲሆን 400 ያህል ቅርሶች በማስተር ፕላኑ እንዲካተቱና እንዚህን ቅርሶች በመጠበቅና በመንከባከብ ከትውልድ ትውልድ እንዲሸጋጋሩ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራትም እየተከናወኑ ነው፡፡በመዲናዋ እየተከናወኑ ያሉት ዘርፈ ብዙ የመሰረተ ልማት ግንባታዎችም በእነዚህ ቅርሶች ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ ጥንቃቄ እተደረገ ነው፡፡ለቅርሶች ልማትና እንክብካቤ በተሰጠው ትኩረትም በእንጦጦ 4ሺህ 200 ሄክታር መሬት የሚያለማና ለቱሪስት መስህብ ምቹ የሚያደርግ የፕሮጄክት ጽሕፈት ቤት መቋቋሙን ተገልጿል፡፡የፕሮጄክቱ ሥትራቴጂክ ፕላንም ተዘጋጅቶ ውይይት እየተደረገበት እንደሆነም ታውቋል፡፡ቅርሶችን በዓይነት፣ በይዘትና በመጠን በተደራጀ መልኩ የሚገለጽ ዳታ ቤዝ እስከ ወረዳ ድረስ እንደተዘጋጀም ተጠቅሷል፡፡የአዲስ አበባን አጠቃላይ ገፅታ ቅርሶችን ጨምሮ በ360 ዲግሪ የሚያስተዋውቅ ካርታና ተንቀሳቃሽ ምስል በ17 የመዲናዋ ዋና ዋና ቦታዎች ላይ እንተደተተከሉም መረጃው ያመለክታል፡፡ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያም ለ24 ሰዓት አገለግሎት ሚሰጥ የቱሪስት መረጃ ማዕከል እንደተቋቋመም ታውቋል፡፡በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመትም መዲናዋን ከጎበኙ 200ሺህ 407 ቱሪስቶች 10 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ማግኘት ተችሏል፡፡በተለይም ባለፉት አስርት ዓመታት ዘርፉ በ10 በመቶ እያደገ እንደሆነና እንደአውሮፓውያን አቆጣጠር በ2015 የአውሮፓ የቱሪዝምና ንግድ ምክርቤት ኢትዮጵያን ቁጥር አንድ የቱሪስት መዳረሻ ሀገር አድርጎ እንደመረጣት ይታወሳል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/31578/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9e302db31e7b7a523edff821be9c41d7
1c045ade1c93fde16c7e601e6859d8a4
የሐዋርያት ሥራ ፰
የሐዋርያት ሥራ ፰ በአዲስ ኪዳን ፭ኛ መጽሐፍ "የሐዋርያት ሥራ" ውስጥ የሚገኝ ሲሆን "ስምንተኛው ምዕራፍ" ነው ። የሚያተኩረውም በፊሊጶስ (አርድዕት) ሰባኪነት የተከናወኑ ሥራዎችና በተለይ በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ማመንና መጠመቅ (ቁ፣፳፮) ምስክር ላይ ነው ። ይህም በ፵ ንዑስ ክፍሎች ይካተታል ። የሐዋርያት ሥራ ምዕራፍ ፰ ቁጥር ፩ - ፲ 1፤በዚያን፡ቀንም፡በኢየሩሳሌም፡ባለች፡ቤተ፡ክርስቲያን፡ላይ፡ታላቅ፡ስደት፡ኾነ፤ዅሉም፡ከሐዋርያትም፡ በቀር፡ወደ፡ይሁዳና፡ወደሰማርያ፡አገሮች፡ተበተኑ። 2፤በጸሎትም፡የተጉ፡ሰዎች፡እስጢፋኖስን፡ቀበሩት፡ታላቅ፡ልቅሶም፡አለቀሱለት። 3፤ሳውል፡ግን፡ቤተ፡ክርስቲያንን፡ያፈርስ፡ነበር፤ወደዅሉም፡ቤት፡እየገባ፡ወንዶችንም፡ሴቶችንም፡እየጐተተ፡ ወደ፡ወህኒ፡አሳልፎ፡ይሰጥ፡ነበር። 4፤የተበተኑትም፡ቃሉን፡እየሰበኩ፡ዞሩ። 5፤ፊልጶስም፡ወደሰማርያ፡ከተማ፡ወርዶ፡ክርስቶስን፡ሰበከላቸው። 6፤ሕዝቡም፡የፊልጶስን፡ቃል፡በሰሙ፡ጊዜ፡ያደርጋት፡የነበረውንም፡ምልክት፡ባዩ፡ጊዜ፥የተናገረውን፡ባንድ፡ልብ፡አደመጡ። 7፤ርኩሳን፡መናፍስት፡በታላቅ፡ድምፅ፡እየጮኹ፡ከብዙ፡ሰዎች፡ይወጡ፡ነበርና፤ብዙም፡ሽባዎችና፡ ዐንካሳዎች፡ተፈወሱ፤ 8፤በዚያችም፡ከተማ፡ታላቅ፡ደስታ፡ኾነ። 9፤ሲሞን፡የሚሉት፡አንድ፡ሰው፡ግን፦እኔ፡ታላቅ፡ነኝ፡ብሎ፥እየጠነቈለ፡የሰማርያንም፡ወገን፡እያስገረመ፡ ቀድሞ፡በከተማ፡ነበረ። 10፤ከታናናሾችም፡ዠምሮ፡እስከ፡ታላላቆቹ፡ድረስ፦ታላቁ፡የእግዚአብሔር፡ኀይል፡ይህ፡ነው፡እያሉ፡ዅሉ፡ ያደምጡት፡ነበር። ቁጥር ፲፩ - ፳ 11፤ከብዙ፡ዘመንም፡ዠምሮ፡በጥንቈላ፡ስላስገረማቸው፡ያደምጡት፡ነበር። 12፤ነገር፡ግን፥ስለእግዚአብሔር፡መንግሥትና፡ስለኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ስም፡እየሰበከላቸው፡ፊልጶስን፡ባመኑት፡ ጊዜ፥ወንዶችም፡ሴቶችም፡ተጠመቁ። 13፤ሲሞንም፡ደግሞ፡ራሱ፡አመነ፤ተጠምቆም፡ከፊልጶስ፡ጋራ፡ይተባበር፡ነበር፤የሚደረገውንም፡ምልክትና፡ ታላቅ፡ተኣምራት፡ባየ፡ጊዜ፡ተገረመ። 14፤በኢየሩሳሌምም፡የነበሩት፡ሐዋርያት፡የሰማርያ፡ሰዎች፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡እንደተቀበሉ፡ሰምተው፡ ጴጥሮስንና፡ዮሐንስን፡ሰደዱላቸው። 15፤እነርሱም፡በወረዱ፡ጊዜ፡መንፈስ፡ቅዱስን፡ይቀበሉ፡ዘንድ፡ጸለዩላቸው፤ 16፤በጌታ፡በኢየሱስ፡ስም፡ብቻ፡ተጠምቀው፡ነበር፡እንጂ፡ከነርሱ፡ባንዱ፡ላይ፡ስንኳ፡ገና፡አልወረደም፡ ነበርና። 17፤በዚያን፡ጊዜ፡እጃቸውን፡ጫኑባቸው፡መንፈስ፡ቅዱስንም፡ተቀበሉ። 18፤ሲሞንም፡በሐዋርያት፡እጅ፡መጫን፡መንፈስ፡ቅዱስ፡እንዲሰጥ፡ባየ፡ጊዜ፥ገንዘብ፡አመጣላቸውና፦ 19፤እጄን፡የምጭንበት፡ዅሉ፡መንፈስ፡ቅዱስን፡ይቀበል፡ዘንድ፡ለእኔ፡ደግሞ፡ይህን፡ሥልጣን፡ስጡኝ፡አለ። 20፤ጴጥሮስ፡ግን፡እንዲህ፡አለው፦የእግዚአብሔርን፡ስጦታ፡በገንዘብ፡እንድታገኝ፡ዐስበኻልና፥ብርኽ፡ ከአንተ፡ጋራ፡ይጥፋ። ቁጥር ፳፩ - ፴ 21፤ልብኽ፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡የቀና፡አይደለምና፡ከዚህ፡ነገር፡ዕድል፡ወይም፡ፈንታ፡የለኽም። 22፤እንግዲህ፡ስለዚህ፡ክፋትኽ፡ንስሓ፡ግባ፥ምናልባትም፡የልብኽን፡ዐሳብ፡ይቅር፡ይልኽ፡እንደ፡ኾነ፡ወደ፡ እግዚአብሔር፡ለምን፤ 23፤በመራራ፡መርዝና፡በዐመፅ፡እስራት፡እንዳለኽ፡አይኻለኹና። 24፤ሲሞንም፡መልሶ፦ካላችኹት፡አንዳች፡እንዳይደርስብኝ፡እናንተው፡ወደ፡ጌታ፡ለምኑልኝ፡አላቸው። 25፤እነርሱም፡ከመሰከሩና፡የጌታን፡ቃል፡ከተናገሩ፡በዃላ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡ ተመለሱ፤በሳምራውያን፡በብዙ፡መንደሮችም፡ወንጌልን፡ሰበኩ። 26፤የጌታም፡መልአክ፡ፊልጶስን፦ተነሥተኽ፡በደቡብ፡በኩል፡ከኢየሩሳሌም፡ወደ፡ጋዛ፡ወደሚያወርደው፡ ምድረ፡በዳ፡ወደ፡ኾነ፡መንገድ፡ኺድ፡አለው። 27፤ተነሥቶም፡ኼደ።እንሆም፥ህንደኬ፡የተባለች፡የኢትዮጵያ፡ንግሥት፡አዛዥና፡ጃን፡ደረባ፡የነበረ፡ በገንዘቧም፡ዅሉ፡የሠለጠነ፡አንድ፡የኢትዮጵያ፡ሰው፡ሊሰግድ፡ወደ፡ኢየሩሳሌም፡መጥቶ፡ነበር፤ 28፤ሲመለስም፡በሠረገላ፡ተቀምጦ፡የነቢዩን፡የኢሳይያስን፡መጽሐፍ፡ያነብ፡ነበር። 29፤መንፈስም፡ፊልጶስን፦ወደዚህ፡ሠረገላ፡ቅረብና፡ተገናኝ፡አለው። 30፤ፊልጶስም፡ሮጦ፡የነቢዩን፡የኢሳይያስን፡መጽሐፍ፡ሲያነብ፡ሰማና፦በእውኑ፡የምታነበውን፡ ታስተውለዋለኽን፧አለው። ቁጥር ፴፩ - ፵ 31፤ርሱም፦የሚመራኝ፡ሳይኖር፡ይህ፡እንዴት፡ይቻለኛል፧አለው።ወጥቶም፡ከርሱ፡ጋራ፡ይቀመጥ፡ዘንድ፡ ፊልጶስን፡ለመነው። 32፤ያነበውም፡የነበረ፡የመጽሐፉ፡ክፍል፡ይህ፡ነበረ፤እንደ፡በግ፡ወደ፡መታረድ፡ተነዳ፥የበግ፡ጠቦትም፡ በሸላቹ፡ፊት፡ዝም፡እንደሚል፥እንዲሁ፡አፉን፡አልከፈተም። 33፤በውርደቱ፡ፍርዱ፡ተወገደ፤ሕይወቱ፡ከምድር፡ተወግዳለችና፡ትውልዱንስ፡ማን፡ይናገራል፧ 34፤ጃን፡ደረባውም፡ለፊልጶስ፡መልሶ፦እባክኽ፥ነቢዩ፡ይህን፡ስለ፡ማን፡ይናገራል፧ስለ፡ራሱ፡ነውን፡ ወይስ፡ስለ፡ሌላ፧አለው። 35፤ፊልጶስም፡አፉን፡ከፈተ፥ከዚህም፡መጽሐፍ፡ዠምሮ፡ስለ፡ኢየሱስ፡ወንጌልን፡ሰበከለት። 36፤በመንገድም፡ሲኼዱ፡ወደ፡ውሃ፡ደረሱ፤ጃን፡ደረባውም፦እንሆ፥ውሃ፤እንዳልጠመቅ፡የሚከለክለኝ፡ምንድር፡ነው፧አለው። 37፤ፊልጶስም፦በፍጹም፡ልብኽ፡ብታምን፥ተፈቅዷል፡አለው።መልሶም፦ኢየሱስ፡ክርስቶስ፡የእግዚአብሔር፡ ልጅ፡እንደ፡ኾነ፡አምናለኹ፡አለ። 38፤ሠረገላውም፡ይቆም፡ዘንድ፡አዘዘ፥ፊልጶስና፡ጃን፡ደረባው፡ኹለቱም፡ወደ፡ውሃ፡ወረዱ፥አጠመቀውም። 39፤ከውሃውም፡ከወጡ፡በዃላ፡የጌታ፡መንፈስ፡ፊልጶስን፡ነጠቀው፤ጃን፡ደረባውም፡ኹለተኛ፡ አላየውም፥ደስ፡ብሎት፡መንገዱን፡ይኼድ፡ነበርና። 40፤ፊልጶስ፡ግን፡በአዛጦን፡ተገኘ፥ወደ፡ቂሳርያም፡እስኪመጣ፡ድረስ፡እየዞረ፡በከተማዎች፡ዅሉ፡ወንጌልን፡ ይሰብክ፡ነበር።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
cc68b7910c0730e6f6510e20aaa9ac55
dcb9e7b2ae6e46f9ec6bd16ca48b3ad4
በህንድ በ24 ሰዓታት ውስጥ ከ27 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ በ24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ከ27 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል፡፡በአጠቃላይ በሃገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ821 ሺህ በልጧል ነው የተባለው፡፡እንዲሁም በሃገሪቱ ከ22 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት መዳረጋቸው ታውቋል፡፡ ህንድ ከዚህ በፊት የእንቅስቃሴ ገደቦችን ያላላች ሲሆን አሁን ቫይረሱ በፍጥነት በመዛመቱ ምክንያት እንደገና እገዳ አስቀምጣለች፡፡የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲም ቫይረሱ መስፋፋቱን ተከትሎ ከጤና ባለስልጣናት ጋር ባደረጉት ምክክር ቫይረሱ በተስፋፋባቸው አካባቢዎች እንደገና የእንቅስቃሴ ገደብ እንዲጣል ፈቅደዋል፡፡በሌላ በኩል በዓለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ12 ሚሊየን አልፏል፡፡ምንጭ፡- አልጀዚራ
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%88%85%e1%8a%95%e1%8b%b5-%e1%89%a024-%e1%88%b0%e1%8b%93%e1%89%b3%e1%89%b5-%e1%8b%8d%e1%88%b5%e1%8c%a5-%e1%8a%a827-%e1%88%ba%e1%88%85-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7ba5458b797e2ee102676f55e9caccae
5bcfdc8e2891fca29c0805e988246fa0
አቶ ደመቀ መኮንን ከቦሪስ ጆንሰን ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ በለንደን እየተካሄደ ከሚገኘው የብሪታኒያ -አፍሪካ የኢንቨስትመንት ጉባኤ ጎን ለጎን ነው ከጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጋር ተገናኝተው የተወያዩት።በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ባተኮረው ውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና የብሪታንያ ግንኙነት ወደ ላቀ የትብብር ከፍታ ለማሸጋገር እንደሚሰሩ ተስማምተዋል።በተመሳሳይ በቤኪንግሃም ቤተመንግስት በተደረገው የእራት ግብዣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ከልዑል ዊልያም ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል።ልዑል ዊልያም ኢትዮጵያውያን የመጎብኘት ፍላጎት እንዳላቸው የገለፁላቸው ሲሆን፤ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ ልዑሉ ኢትዮጵያን እንዲጎበኙ ግብዣ አቅርበውላቸዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው እለትም ከእንግሊዝ ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር አሎክ ሻርማ ጋር መወያየታቸውም ይታወሳል።ውይይታቸው በመሰረተ ልማት፣ በግብርና፣ በአካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ያተኮረ መሆኑን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በዚህ ወቅት አቶ ደመቀ የሁለቱ ሃገራት የልማት ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር አሎክ ሻርማ በበኩላቸው፥ ሃገራቸው ኢትዮጵያ ለጀመረችው የለውጥ ማሻሻያ ተግባር ድጋፍ እንደምታደርግ ገልጸዋል።በተያያዘም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዲያጆ ማኔጅመንት ግሩፕ ጋር በኩባንያው እንቅስቃሴ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።ዲያጆ ኩባንያ በሃገሪቱ ከፍተኛ የግብር ከፋይ መሆኑን ያነሱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በቀጣይ ለኩባንያው ውጤታማ እንቅስቃሴ መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በእንግሊዝ የአፍሪካ የኢንቨስትመንት ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።ውይይቱም ከጉባኤው ጎን ለጎን የተደረገ ነው።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%88%9d%e1%8a%ad%e1%89%b5%e1%88%8d-%e1%8c%a0%e1%89%85%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%88%a9-%e1%8a%a8%e1%8a%a5%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%88%8a%e1%8b%9d-%e1%8b%93%e1%88%88/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f31ee21b8a5f2bf690afa8721749681a
cb8dcd50a9deb087f3ffd5f703f3271b
መዝናኛ፡ የኤምቲቪ (MTV) ባለቤት ሞቱ
ሬድስቶን ከአባታቸው የተረከቡትን ናሽናል አሚይዝመነት የተሰኘውን የመካነ መኪና ሲኒማ (drive-in Cinema) ሥራን ወደ ቢሊዮን ዶላር ቢዝነስ መቀየር የቻሉ ብርቱ ሰው ነበሩ፡፡ "ድራይቭ ኢን ሲኒማ" ሰዎች ከመኪናቸው ምቾት ሳይለዩ በሕዝብ አደባባዮችና ሌሎች ገላጣ ቦታዎች ሲኒማ የሚመለከቱበት አማራጭ ነው፡፡ አቶ ሬድስቶን አሁን እጀግ ዝነኛ የሆኑትን ፊልም አምራቾችና አቅራቢዎች፣ የዜናና የመዝናኛ ተሌቭዥኖችን ለመቆጣጠር የቻሉ ጎምቱ የመዝናኛ ኢንዱስትሪው ሰው ናቸው፡፡ ከሕልፈታቸው በፊት ግዙፎቹን ቫያኮም ኮርፖሬሽንን፣ ፓራማውንት ፒክቸርስ (Paramount Pictures )፣ ሲቢኤስ (CBS) ኮርፖሬሽን እና ኤምቲቪ (MTV) ን በእጃቸው ማስገባት ችለዋል፡፡ ሰውየው በባሕሪያቸው ፍርሃት ያልፈጠረባቸውና በሥራ ጉዳይ ከትልልቅ ኃላፊዎች ጭምር የሚጋጩ ትጉህ ሰው ነበሩ፡፡ ከቤተሰብ አባሎቻቸው ጭምር ሲጨቃጨቁ እንደኖሩና ኃያል ሰው መሆናቸውን የሥራ ታሪካቸው ያወሳል፡፡ የመልቲፕሌክስ ፈጣሪ ሬድስቶን በ1960ዎቹ ሲኒማን ወደ ገበያ ማዕከላት (ሞል) ውስጥ በማስገባት የመልቲፕሌክስ ሐሳብን በማምጣት ፈር ቀዳጅ እንደሆነ ይነገርለቸዋል፡፡ በመልቲፕሌክስ በአንድ ጥላ ሥር ከአንድ በላይ ሲኒማ ቤቶች ኖረው አገልግሎት የሚሰጥበት ስልት ነው፡፡ የሬድስቶን ኩባንያ በመጨረሻ በዓለም ላይ ዋና ዋና የሲኒማ፣ ቴሌቪዥንና ኅትመት ሥራን በመጠቅለል ስመ ገናና ነው፡፡ የኒኬሎዲያን ቲቪ ባለቤት ሬድስቶን ከኤምቲቪ በተጨማሪ በመላው ዓለም በተለይ የልጆች መዝናኛዎችን በማቅረብ የሚታወቀውን ኒኬሎዲያ ቲቪ መዝናኛን፣ ከበርካታ ሌሎች የቲቪ ኔትወርኮች አዳብለው በባሌበትነት ይዘውታል፡፡ ከዚህም በላይ መቀመጫውን ማንሐተን ያደረገውን ዝነኛውን ኮሜዲ ሴንትረም ኬብል ቻናልን የአንበሳ ድርሻ የያዙት ሬድስቶን ነበሩ፡፡ ኮሜዲ ሴንትረም እውቅ የቲቪ መርሀግብቶችን የሚያሰናዳ ሲሆን እስከ 100 ሚሊዮን አባወራዎች/እማወራዎች ዘንድ ይደርሳል፡፡ በርሳቸው አጋፋሪነት ለሕዝብ ከደረሱ የሲኒማ ውጤቶች አንዱ ተወዳጁ ‹‹ዘ ቢግ ባንግ ቲዎሪ›› ተከታታይ ፊልም ይገኝበታል፡፡ ታይታኒክ እና ቶፕ ገን ፊልሞችም ላይ የርሳቸው ድርሻ የሚናቅ አልነበረም፡፡ ሴት ልጃቸው ሻሪ ሬድስቶን አባቴ የኖረው ሕይወት ላቅ ያለ ነበር ብላለች፡፡ ‹‹የአሜሪካንን የመዝናኛ ዘርፍ አሁን ባለበት ቅርጽ ያደረሰው አባቴ ነው ብላለች፡፡›› አክላም፣ ‹ሬድስቶን ተወዳጅ አባት፣ አያትና ቅድመ አያት የሆነ ሰው ነው፤ ነፍስ ይማር ብላለች፡፡›› ሰውየው እጅ የማይሰጡ መሆናቸውን ያስመሰከሩት የቪየኮምና እና የሲቢኤስ የቦርድ ሊቀመንበርነታቸው ያስረከቡት በ92 ዓመታቸው በ2016 እንደ አውሮጳዊያኑ መሆኑ ነው፡፡ ሮድስቶር በ2009 በሰጡት አንድ ቃለ ምልልስ ‹‹ ለጊዜው ጡረታ የመውጣትም ሆነ የመሞት እቅድ የለኝም ብለው ቀልደው ነበር፡፡ ፎርብስ የአዱኛ አጋላጭ መጽሔት የሰውየውን ሀብት ወደ 5 ቢሊዮን ዶላር ያስጠጋዋል፡፡
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
ff490b97df1704d73733a1e8f8b2cb40
7e87f7ef3b202a0728b5a33d4f995337
ከፅዳት ሠራተኝነት እስከ አብራሪነት
ህይወት በብዙ ውጣ ውረዶች የተፈተነች ናት። ገሚሶቹ ዛሬን ተቸግረው ነገን በተስፋ ሲያልሙ የተቀሩት ደግሞ በአቋራጭ ለመክበር ድንጋዮችን ሲፈነቅሉ ይስተዋላል። ተስፋን የሰነቁ ሁሉ በመንገዳቸው የሚገጥማቸውን እንቅፋት ገሸሽ በማድረግ የነገ መንገዳቸውን ያመቻቻሉ። ችግር ከጉዟቸው እንዳያደናቅፋቸው ከወዲሁ የሰነቁትን የሞራል ስንቅ በመከላከያነት ይጠቀማሉ። ውጣ ውረዶችን እንዲሁም ከፍታና ዝቅታን የህይወት አንድ አካል አድርጎ በመቁጠር በተስፋ ወደፊት መገስገስን የሚለማመዱት እነዚህ የነገ አላሚዎች መነፅራቸው ስኬትን እንጂ ውድቀትን አይመለከትም።ሁሌም የሚያስቡትና የሚያልሙት ትናንትናቸው አስተማሪ፣ ዛሬያቸው ተስፋ እና ነጋቸው ብሩህ መሆኑን ብቻ ነው። ከፍታ የሚጀመረው ዝቅ ብሎ ከተቀመጠው መወጣጫ መሆኑን ጠንቅቀው የሚያውቁት እነዚህ ግለሰቦች ከግባቸው ለመድረስ ለአፍታም ሲያመነቱ አይስተዋልም። እሾሁን ለቅመው፣ ጠጠሩን ጠርገው፣ አቧራውን አራግፈውና የችግር አጥርን ጥሰው ከፍ ብለው መታየት ቀጣዩ የህይወት ጉዞ መሆኑን በመረዳት ለዚህ ጉዞ ወገባቸውን ጠበቅ አድርገው ይታጠቃሉ። በሀገራችንም ሆነ በአለማችን በተለያዩ ጊዜያት እጅግ ዝቅ ካለ የኑሮ ደረጃ ተነስተው አለምን የሚቀይር ሃሳብ፣ እውቀትና ገንዘብ ያካበቱ በርካታ ግለሰቦችን ታሪክ አይተንም ሰምተንም እናውቃለን።ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች የጠቀሙና አንቱታን ያተረፉ ግለሰቦች የስኬት መንገዳቸው ሲመረመር የአንዳንዶቹ ለማመን ሲከብድ ይስተዋ ላል። የስኬታማ ግለሰቦች የራስ ጥረትና ትጋት ተጨምሮበት በሩጫቸው ውሃ ያቀበሏቸው አጋሮ ችም የስኬት መሰላልን የሚያስጨብጡ ተምሳሌቶች ናቸው።ዛሬ ከወደ ናይጄሪያ የተሰማ የአንድ ስኬ ታማ ግለሰብን ታሪክ ልናስነብባችሁ ወደናል። ኢንተለጀንስ ዶት ኮም እንዳስነበበው ግለሰቡ አብራሪ የመሆን ህልሙን የጀመረው ከአውሮፕላን የፅዳት ሰራተኝነት ተነስቶ ሲሆን አሁን ላይ የንግድ አውሮፕላን አብራሪ ለመሆን በቅቷል። የዚህ ስኬታማ ሰው አጭር የስኬት ታሪክ እንደሚከተለው ነው።ናይጀሪያዊው መሀመድ አቡበከር ከዛሬ 24 አመታት በፊት የአውሮፕላን ፅዳት ሰራተኛ ሆኖ ነበር ካቡ ኤር በተባለ ኩባንያ የተቀጠረው። በካዱና ፖሊ ቴክኒክ ለመማር አመልክቶ የትምህርት ማስረጃዎቹን በጊዜው ባለማስገባቱ ተቀባይነት ሳያገኝ የቀረው መሀመድ ምንም እንኳን የስራ ምርጫው ባይሆንም ለረጅም ጊዜ ያለስራ መቀመጥን ባለመምረጥ ነበር በካቡ ኤር ውስጥ ለመቀጠር የወሰነውና በአውሮፕላን የፅዳት ሰራተኝነት ስራ የጀመረው።የመሀመድ ደመወዝ እጅግ ዝቅተኛ ማለትም በቀን 200 የናይጀሪያ ናይራ ወይም 0.5 የአሜሪካን ዶላር በመሆኑ ማንም ሰው በስራው ላይ ይቆያል ብሎ አልገመተም ነበር፤ ነገር ግን ይህ ባለሩቅ ተስፋ ሀልመኛ ወጣት በስራው በመግፋት ብቻም ሳይሆን ውጤታማ ሰራተኛ በመሆን ከጊዜ ቆይታ በኋላ በሜዱግሪ ኤር በግራውንድ ስታፍነት ተቀጠረ።ራሱን በዲሲፕሊን የታነፀና ውጤታማ ሰራተኛ ያደረገው መሀመድ በአቪየሽን ዘርፍ በርካታ እውቀቶችን እንዲያካብት አስቻለው። በቀጣይም መሀመድ በካቦ ኤር የበረራ አባልነት ላይ የማመልከት እድል አግኝቶ ስራውን መስራት ጀመረ። በዚህ ስራም ስምንት አመታትን በወር 17 ሺህ ናይራ ወይም 47 የአሜሪካን ዶላር እየተከፈለው ሰራ። ከዚህ በኋላም በበረራ ተቆጣጣሪነት ወደ ኤሮ ኮንትራክተርስ ተዛወረ።የስራ ታታሪነቱና ፈጣን አዕምሮው በድርጅቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ትኩረትን መሳብ የቻለው መሀመድ ወርሀዊ ደመወዙ በወር ወደ 170 ሺህ ናይራ ወይም 469 የአሜሪካን ዶላር ከፍ አለ። ይህንን ማመን ያቃተው መሀመድ የመጀመሪያ የደመወዝ ክፍያ ቼኩን ሲቀበል ገንዘቡን ለመመለስ ሞክሮ እንደነበር ተገልጿል።የሚያገኘውን ደመወዝ በዋዛ ፈዛዛ ማጥፋት ያልፈለገው መሀመድ ቁጠባ በመጀመር አብራሪ የመሆን ህልሙን እውን ለማድረግ ጉዳዩን ለዋና ዳይሬክተሩ አስረዳ፤ ዳይሬክተሩም የመሀመድን ሃሳብ በመደገፍ ድጋፍ ተደርጎለት በካናዳ የግል አብራሪነት ፈቃድ ለማግኘት ትምህርቱን ጀምሮ በስኬት አጠናቀቀ።መሀመድ ወደ ናይጀሪያ ከተመለሰ በኋላ የንግድ አብራሪነት ፈቃድ መያዝ ቢፈልግም በቂ ገንዘብ ስላልነበረው ይህንን ማሳካት አልቻለም፤ ይሁን እንጂ ችግሩ ይህንን ህልሙን እና ጠንካራ መንፈሱን ሳይጎትተው ወደ ፊት በመገስገስ የድርጅቱን ም/ዋና ዳይሬክተር ድጋፍ በመጠየቅ ታማኝነቱና ስራ ወዳድነቱ በኩባንያው ተጨማሪ ድጋፍ እንዲደረግለት ረዳው።ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ካናዳ በመሄድ የንግድ አውሮፕላን አብራሪነት ስልጠናውን አጠናቆ ወደ ትውልድ ሀገሩ ናይጀሪያ ተመለሰ። ከ24 አመታት ጠንካራና ውጤታማ የስራ ጊዜያት በኋላ መሀመድ በአዝማን ኤር ውስጥ የአውሮፕላን አብራሪ ሆኖ በመቀጠር ህልሙን እውን አደረገ። አሁን መሀመድ በዚህ አየር መንገድ ውስጥ በአብራሪነት ስራውን እየሰራ ይገኛል፡አዲስ ዘመን ኅዳር 1 / 2012 በድልነሳ ምንውየለት
መዝናኛ
https://www.press.et/Ama/?p=22304
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1b5be14ee840607aafe82c031b6fe4bf
c1d77e7f826879c326a58b4f03e35538
̋መቅደላ˝ በተሠኘው መጽሐፍ ላይ ውይይት ይደረግበታል
የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል 45ኛውን የጥበብ ውሎ መርሐ ግብር ዛሬ ጥር 18/2011 ከ8 ሰዓት ጀምሮ ያካሂዳል፡፡የአጼ ቴዎድሮስን 200ኛ የልደት ዓመት ምክንያት በማድረግ የንጉሰ ነገስቱን የመጨረሻ ዘመን የዓይን እማኝ ሆኖ ታሪካቸውን የተከታተለው ሄንሪ ሞርተን ስታንሊ በጻፈውና ገበየሁ ተፈሪ (ዶ/ር) በተረጎመው ˝መቅደላ˝ በተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ላይ ውይይት ይደረጋል፡፡በውይይቱ ላይ ተርጓሚውን ጨምሮ አሉላ ፓንክረስት (ዶ/ር) እና ፋሲል ጊዮርጊስ የውይይት መነሻ ሐሳብ የሚየቀርቡ ሲሆን በተጨማሪም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋና ሥነ ጽሑፍ መምህር ደረጀ ገብሬ፣ ሱራፌል ተካ ፣ እና አንዷለም አባተ ከመገዘዝ የቴአትር ፕሮዳክሽን መነባንብና ግጥሞች ያቀርባሉ፡፡ቅጽ 1 ቁጥር 11 ጥር 18 ቀን 2011
መዝናኛ
https://addismaleda.com/archives/3013
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
a51f86244d18032ba7ba95b0cb615e29
cdf7e5a02aa101fc34c687a4203ceb28
የተከሰሱት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት እስር ተፈረደባቸው
መንግሥት በጠራው ሰላማዊ ሠልፍ ላይ ሁከት ፈጥረዋል ተብሎ ክስ የተመሠረተባቸው የሰማያዊ ፓርቲ አባላት፣ በሁለት ወራት እስራት እንዲቀጡ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቂርቆስ ምብድ ችሎት ሰኔ 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ፍርድ ሰጠ፡፡በሊቢያ አይኤስ የተባለው ቡድን በኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸመውን አሰቃቂ ግድያ ለማውገዝ፣ መንግሥት ሚያዝያ 14 ቀን 2007 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ በጠራው ሰላማዊ ሠልፍ ላይ ረብሻ በመፍጠር፣ በመሳደብና ድንጋይ በመወርወር ሰላማዊ ሠልፉን አውከዋል ተብለው የተከሰሱት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ወይንሸት ሞላ፣ ኤርሚያስ ፀጋዬ፣ ዳንኤል ተስፋዬና ቤተልሔም አካለወርቅ መሆናቸው ይታወሳል፡፡ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ የቀረበባቸውን ክስ ሊከላከሉ እንዳልቻሉ ገልጾ ጥፋተኛ ካላቸው በኋላ፣ የቅጣት አስተያየት ጠይቋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ ቅጣቱ ከብዶ እንዲቀጡ አመልክቷል፡፡ ተከሳሾቹም የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆናቸውን፣ በተለይ ወይንሸት ሞላ ረብሻ ተፈጠረ በተባለበት ዕለት ጠዋት የታሰረች መሆኗንና የታሰረችበትን ፖሊስ ጣቢያ ገልጻ ቅጣቱ እንዲቀልላት ጠይቃለች፡፡ፍርድ ቤት በሰጠው ፍርድ ቅጣቱ ከብዶ እንዲቀጡ የሚለው የዓቃቤ ሕግን የቅጣት ማክበጃ አስተያየት የተቀበለ ቢሆንም፣ በቡድን ስለመረበሻቸው ያቀረበው ማስረጃ እንደሌለ ገልጿል፡፡ በመሆኑም እያንዳንዳቸው እጃቸው ከተያዘበት ጀምሮ ያለው ጊዜ ተቆጥሮ፣ በሁለት ወራት እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ሰጥቷል፡፡ ተከሳሾቹ ሁለት ወራት ከአንድ ቀን የታሰሩ በመሆናቸው በዕለቱ እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ፍርደኞቹ የማስፈቻ ትዕዛዝ ተዘጋጅቶላቸው ከማረሚያ ቤት የተፈቱት ሰኔ 16 ቀን 2007 ዓ.ም. ቢሆንም፣ ከማረሚያ ቤት ሲወጡ ተይዘው በፀጥታ ኃይሎች ወደ ፖሊስ ጣቢያ መወሰዳቸውን ሰማያዊ ፓርቲ አስታውቋል፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/7737
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7b3cb35ac36c50dd5fc0ca7a7de50f1d
566ca4f062258e422bd28bca6f2a6400
መዝገበ ዕውቀት
መዝገበ ዕውቀት (ኢንሳይክሎፒዲያ) ማለት ወይም የዕውቀት ዘርፎች ሁሉ ወይም የአንድ ዕውቀት ዘርፍ የመረጃ ክምችት ነው። ከመዝገበ ቃላት የሚለይበት ጥቅሙ እያንዳንዱ መጣጥፍ ስለ አንድ ቃል ወይም ዘይቤ ብቻ ሳይሆን ጥልቀት ያለው መረጃ እሚሰጥ መሆኑ ነው። ስለዚህ የመዝገበ ዕውቀት መጣጥፍ ከመዝገበ ቃላት መጣጥፍ ይልቅ ረጅምና ዝርዝሩን የሚገልጽ ነው። ከሁሉ ጥንታዊው እስካሁንም የሚገኘው መዝገበ ዕውቀት የፕሊኒ መጽሐፍ ናቱራሊስ ሂስቶሪያ ወይም «የተፈጥሮ ታሪክ» (69 ዓ.ም. በሮማይስጥ ተጽፎ) ይባላል። በአሁኑ ዘመን በኢንተርኔት የሚነቡ ብዙ መዛግብተ ዕውቀት (ለምሳሌ ውክፔዲያ) ሊገኙ ይቻላል። ዕውቀት የተሳተ መረጃ ሊሆን እንደሚችል ሁሉ፣ መዝገበ ዕውቀት «መዝገበ ዕውነት» ከቶ አይሆንም። ለመሆኑ ግን በዞራስተር ጽሑፍ መሠረት «መዝገበ ዕውነት» (ሃታ-ማራኒሽ) የእግዚአብሔር 16ኛው ስያሜ ነው። ሥነ ጽሁፍ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
2dc9a04dd4dc49a51ef005304e6c7ea7
572e5b901b741b5da7bcf0a868ea6d3e
እስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች ግንኙነታቸውን ለማሻሻል ታሪካዊ ከተባለለት የሰላም ስምምነት መድረሳቸውን ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ይፋ አደረጉ።
እስራኤል እና አረብ ኤሜሬቶች ታሪካዊ ከተባለለት ስምምነት ደረሱ\nየእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታኒያሁ እና የአቡ ዳቢው ልዑል አልጋ ወራሽ ሞሐመድ አል ናሃያን ፕሬዝደንት ትራምፕ፣ የእስራኤሉ ቤንያሚን ኔታኒያሁ እና የአቡ ዳቢው ልዑል አልጋ ወረሽ ሞሐመድ አል ናሃያን በጋራ በሰጡት መግለጫ በሁለቱ አገራት መካከል የተደረሰውን ስምምነት "በመካከለኛው ምስራቅ ሰላም ለማስፈን ታሪካዊ እና ፈር ቀዳጅ ነው" ብለውታል። በሁለቱ አገራት መካከል የተደረሰው ስምምነት እስራኤል አወዛጋቢውን በዌስት ባንክ የምታደርገውን የሰፈራ እቅዷን ያሰቆማል ተብሏል። እስከዛሬ ድረስ እስራኤል በባህረ ሰላጤው አገራት ምንም አይነት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አልነበራትም። ኢራን በቀጠናው ያላት ተጽእኖ ፈጣሪነት፤ የእስራኤል እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የጋራ ስጋት በመሆኑ ሁለቱን አገራት ሳያቀራርብ አልቀረም ተብሏል። ፕሬዝደንት ትራምፕ ስምምነቱን ይፋ ሲያደርጉ፤ በምላሹ ኔታኒያሁ በሂብሩ ቋንቋ "ታሪካዊ ቀን" ሲሉ በትዊተር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል። በአሜሪካ የተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች አምባሳደር የሆኑት ዩሱፍ አል ኦታኢባ በበኩላቸው "ለቀጠናው የዲፕሎማሲ ድል ነው" ብለዋል። ይህ የሁለቱ አገራት ስምምነት የፍልስጤም መሪዎችን ያስደሰተ አይመስልም። የፍልስጤም ከፍተኛ አመራሩ ሃናን አሽራዊ ስምምነቱን በመተቸት አረብ ኤሜሬቶች ከእስራኤል ጋር ስታደርገው የነበረው ድብቅ ስምምነት ጋሃድ ያወጣ ብለዋል። ፍልስጤማውያን የሁለቱ አገራት የሰላም ስምምነት በዓለም አቀፍ ደረጃ ሉዓላዊ አገር የመሆናቸውን ተስፋ እንደሚያጨልም ስጋታቸውን እየገለጹ ነው። በቀጣዮቹ ሳምንታት የእስራኤል እና የአረብ ኤሜሬቶች ልኡካን የሁለትዮሽ ስምምነት እንደሚፈርሙ ተነግሯል። የሁለትዮሽ ስምምነቱ ላይ የኢንቨስትመንት፣ የቴክኖሎጂ፣ የኢነርጂ፣ የባህል፣ በሁለቱ አገራት ኤምባሲዎች መከፍት እና የሁለቱ አገራት ጥቅም ላይ ያተኮረ እንደሚሆነ የሶስቱ አገራት መሪዎች በሰጡት የጋራ መግለጫ ላይ ተገልጿል። ከዚህ ቀደም ከእስራኤል ጋር መሰል የሰላም ስምምነት የፈረሙት አረብ አገራት ግብጽ እና ጆርዳን ብቻ ናቸው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
d0c1a371d876bdc0c6ff46dfa4b89b2d
8223d658109e519c9c58e34497e55083
ኦጋዴን
ኦጋዴን (ቀድሞ ውጋዴን) በኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ውስጥ የሚገኝ የደቡብ-ምሥራቅ ግዛት ነው። የግዛቱ ቆዳ ስፋት ወደ ሁለት መቶ ሺህ ካሬ ኪሎሜትር ሲሆን ከጅቡቲ ከኬንያ እና ከሶማልያ ጋር አዋሳኝ ድንበሮች አሉት። ጅጅጋ፣ ደጋቡር፣ ጎዴ፣ ቀብሪዳር እና ወርዲር የመሳሰሉ ከተሞች ይገኙበታል። አጭር ታሪክ ኦጋዴን በ ፲፫ኛው እና በ ፲፬ ኛው ክፍለ ዘመናት በይፋት እስላማዊ ግዛት ሥር ነበር። ከ፲፬ ኛው ክፍለ ዘመን መባቻ እስከ ፲፱ ነኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ይኼው ሥፍራ የአዳል ንጉዛት እንደነበረና በየጊዜው ከአበሻ (ኢትዮጵያ) ክርስቲያናዊ ንጉዛት ጋር ሲዋጋ እንደነበር ታሪክ ይተርካል። ዓፄ ልብነ ድንግል በነገሡ በአሥራ አምስተኛው ዓመት ማለትም በ ፲፭፻፸፪ ዓ/ም ግራኝ መሐመድ በሚል ስም የሚታወቀው የአዳል ጀኔራል አህመድ ኢብን ኢብራሂም አል ጋዚ የመራው ጦር በይፋት በማፉድ በኩል መጥቶ ዓፄ ልብነ ድንግልን በየሄዱበት ሥፍራ እየተከታተለ ሲወጋቸው ንጉሠ ነገሥቱ ልጆቻቸውን እና ቤተሰባቸውን ይዘው ከሸዋ ወደ አማራው አገር በኋላም ወደ ትግራይ ኮበለሉ። ወዲያውም ትግራይ ላይ ሲሞቱ ልጃቸው ዓፄ ገላውዴዎስ ዙፋኑን ከወረሱ በኋላ በፖርቱጋል ወታደሮች ዕርዳታ መሐመድ ግራኝን ድል አድርገው ገደሉት። በ፲፱ ነኛው ክፍለ ዘመን ግዛቱ በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ተማርኮ ከኢትዮጵያ ጋር ተዋሃደ። ሆኖም የኢትዮጵያ መንግሥት ከጅጅጋ በስተምሥራቅ ያለውን አካል ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ሳይችል ቆይቶ መጨረሻ ላይ በ ፲፱፻፳፮ ዓ/ም የእንግሊዝ እና የኢትዮጵያ መንግሥታት የድንበር ስምምነት ለማድረግ ሞክረው ነበር። ፋሽስት ኢጣልያ ኢትዮጵያን በግፍ በወረረ ጊዜ የኦጋዴንን ግዛት ከጣልያን ሶማልያ ጋር አቀላቅለውት ነበር። እንግሊዝ የጣልያን ምሥራቅ አፍሪቃን ከጣልያን በማረከች ጊዜ ኦጋዴንን እና የጣልያን ሶማልያን ከእንግሊዝ ሶማልያ ጋር ቀላቅለው «ታላቋ ሶማልያ» የሚባል ግዛት ለመፍጠር ዶልተው ነበር። ይኼንንም ኃሣብ ብዙ የኦጋዴን ሶማሌዎች ደግፈውት እንደነበር ይወሳል። በ፲፱፻፵ ዓ/ም እንግሊዞች ኦጋዴንን ለኢትዮጵያ መንግሥት መለሱ። በሙክታል ዳሂር የሚመራው የምዕራብ ሶማልያ ነጻነት ግንባር የኢትዮጵያን መንግሥት በደፈጣ ሲዋጋ በሲያድ ባሬ መሪነት የሶማልያ ሠራዊት ኦጋዴንን ሲወር በሁለቱ አገሮች መኻል የመጀመሪያው ጦርነት ተካሄደ።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
af66e5db84a0877c766c06bcaada8d35
a1e77431adc0505e0aa67b9081f8f5f6
12፣12፣12” በሚል ስያሜ የተጠራው ሰልፍ ሕገ ወጥ ነው – ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) “12፣12፣12” በሚል ስም ለገ ነሐሴ 12 ቀን 2012 ዓ.ም የተጠራው ሰልፍ ሕገ ወጥ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ኮሚሽኑ በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መረጃ የነገው ሰልፍ እና የጥሪው ዓላማ ፀረ ሰላም በመሆኑ ህብረተሰቡ ለዚህ ሰልፍ ተባባሪ እንዳይሆንም መልዕክት አስተላልፏል፡፡በሌላ በኩል አቶ ጀዋር መሐመድ ታሟል፣ ችግር ደርሶበታል ተብሎ የሚወራው ሐሰተኛ መረጃ መሆኑን እና ግለሰቡ በተሟላ ጤንነት ላይ የሚገኝ መሆኑንም አስታውቋል።በመሆኑም በዚህ ሰበብ ሰውን እያወናበዱ በሐሰተኛ ወሬ የፍርድ ሂደቱን ለማዛባት የሚደረገው ጥረት በማንኛውም ሁኔታ ተቀባይነት የሌለው ተግባር መሆኑን ህብረተሰቡ ተገንዝቦ ለሕ ገወጥ ጥሪዎች እና ቅስቀሳዎች ተባባሪ እንዳይሆንም ጥሪውን አቅርቧል።ህብረተሰቡ ሰላምና ፀጥታ በማስከበር ተግባር ላይ ከተሰማሩ የፀጥታ ኃይሎች ጎን ተሰልፎ ሰላሙን እንዲጠብቅ ጥሪ ማቅረቡንም ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/12%e1%8d%a312%e1%8d%a312-%e1%89%a0%e1%88%9a%e1%88%8d-%e1%88%b5%e1%8b%ab%e1%88%9c-%e1%8b%a8%e1%89%b0%e1%8c%a0%e1%88%ab%e1%8b%8d-%e1%88%b0%e1%88%8d%e1%8d%8d-%e1%88%95%e1%8c%88-%e1%8b%88%e1%8c%a5/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
31db6c185b339125b1a9e987d88e9d10
4af7cb819564010a25fc8ae83fe63145
በየአመቱ እየጨመረ የመጣው የተጫዋቾች የፊርማ ክፍያ
ክለቦች ለተጫዋቾች የሚያወጡት ወጪ መጠን እጅግ በተጋነነ ሁኔታ እየጨመረ መጥቷል፡፡ ከ20 አመታት በፊት ከተመልካች ጭብጨባ የዘለለ የረባ ክፍያ የማያገኙት ተጫዋቾች አሁን አሁን ለ2 አመት በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ የሚያወጣ ኮንትራት መፈረማቸው እየተለመደ መጥቷል፡፡ እግርኳሳችን በውጤታማነት ፣ በእግርኳስ ስርአት እና በክለቦች ትርፋማነት ካለፉት አመታት የተለየ ለውጥ ባያስመዘግብም ለተጫዋቾች የሚወጣው ገንዘብ ግን የፍጥነት መጠኑ በእጅጉ አድጓል፡፡ የሶከር ኢትዮጵያው በክፍል አንድ ጥንቅሩ ባለፉት 10 አመታት የተጫዋቾች የፊርማ ክፍያ (አሁን በደሞዝ መልክ እንዲሰጥ ደንብ ወጥቶለታል) ምንያህል እንዳደገና የእድገቱ መንስኤዎች ናቸው ያላቸውን በግርድፉ ያሳየናል፡፡የመድኑ ኮከብ ፋሲል አብርሃ የፊርማ ክፍያ በመቀበል ፈር ቀዳጅ እንደሆነ ይታመናል፡፡ በ1986 መድንን ለቆ ቅዱስ ጊዮርጊስን ሲቀላቀል ለፊርማ የተከፈለው 1000 ብር በወቅቱ ሃብታሙ የሃገራችን ተጫዋች አድርጎት ነበር፡፡ ሆኖም እግርኳስ ተጫዋችነት እንደ ስራ ተቆጥሮ ገንዘብ የሚገኝበት ዘርፍ ለመሆን በቅቷል ለማለት አመታት ወስዷል፡፡ ለዚህ እንደ አብነት የምንወስደውም በወቅቱ ‹‹ከፍተኛ ገንዘብ›› ቅዱስ ጊዮርጊስን የተላቀለው ፋሲል አብርሃ ለኢንተርናሽናል ውድድር ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ወደ ሞሪሸስ ተጉዞ በዛው ለመጥፋት ያደረገው ሙከራ ይታወሳል፡፡ከፕሪሚር ሊጉ ውልደት በኋላ የተጫዋቾች ህይወት ወደ መልካም መንገድ ሲያዘግም የሃገሪቱ እግርኳስ ደግሞ ወደ አዘቅት እየወረደ መጣ፡፡ በወቅቱ አለምን ያነጋገረው የቦስማን ህግን የተከተለ በሚመስል መልኩም ለተጫዋቾቻችን ፀሃይ ወጣላቸው፡፡ ተጫዋቾች ለፊርማ የሚቀበሉት ገንዘብም ቀስ በቀስ በአዝጋሚ ሁኔታ እየጨመረ መጣ፡፡ ለአብነትም በ1990 ቅዱስ ጊዮርጊስ ቴዎድሮስ በቀለ ‹‹ቦካንዴ››ን (15ሺህ) ፣ ሰይፈ ውብሸት (10ሺህ) እና አንተነህ ፈለቀን (10ሺህ) ለማስፈረም የከፈለውን የገንዘብ መጠን ከ5 አመት በፊት ካለው ሲነፃፀር ከፍተኛ ለውጥ አሳይቷል፡፡በ1991 አንዋር ያሲን ለኢትዮጵያ ቡና ሲፈርም የተቀበለው 20ሺህ ብር የተጫዋቾች የማስፈረምያ ገንዘብ በየአመቱ ሪኮርድ እየበጠሰ እንደሚጓዝ ፍንጭ የሰጠ ዝውውር ነበር፡፡ በ1992 ደግሞ ከሱዳኑ ሂላል የተመለሰው አንተነህ አላምረው ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለመመለስ 30 ሺህ ብር ተቀበለ፡፡ በዚህ ወቅት ኤልያስ ከመድን ወደ ባንክ ሲዘዋወር 45ሺህ ብር እንደወጣበትም ይነገራል፡፡ በቀጣዩ አመት ከአየር መንገድ ወደ ጊዮርጊስ የተዛወረው ዳዊት መብራህቱ 60ሺህ ብር እንደወጣበትም ይታመናል፡፡በ1990ዎቹ አጋማሽ ከ5ሺህ – 20ሺህ ፤ ከፍ ያለ ስም ለነበራቸው ደግሞ እስከ 30ሺህ ብር እየወጣበት የነበረው የተጫዋቾች የፊርማ ክፍያ በፍጥነት ሊያድግ እንደሚችል ፍንጭ የሰጠው የቀድሞው የኤሌክትሪክ ድንቅ አጥቂ ዮርዳኖስ አባይ ነው፡፡ ተጫዋቹ በኤሌክትሪክ ኮንትራቱ ባለመጠናቀቁ ቡና ኮንትራቱን አፍርሶ ተጫዋቹን ለማዘዋወር 35ሺህ ብር ከመክፈሉ በተጨማሪ ለዮርዳኖስ የ1 አመት አገልግሎት 30ሺህ ብር ማውጣቱ ይነገራል፡፡ከ1990ዎቹ አጋማሽ እስከ አዲሱ ሚሌንየም መጀመርያ ድረስም የተጫዋቾች የፊርማ ክፍያ ጣርያ አንድ ጊዜ ከፍ አንድ ጊዜ ዝቅ ሲል በአዝጋሚ ሁኔታ እየጨመረ እስከ 70ሺህ ብር ደርሶ ነበር፡፡___________________________________________________________________________________________________________________________የኢትዮጵያ ተጫዋቾች የፊርማ ክፍያ እስከ 1990ዎቹ መባቻ ድረስ ያን ያህል የተጋነነ ግሽበት ባለማሳየቱ የክለቦችን የአመት በጀት እስከማናጋት የሚያደርስ አልነበረም፡፡ እስከ አሮጌው ሚሌንየም መባቻ ድረስም የክለቦች ከ4 ሚልዮን ብር አይበልጥም ነበር፡፡ የተጫዋቾች የፊርማ ክፍያ በየአመቱ የሚያሳየው ልዩነት ምንም አልያም ቢበዛ እንኳን ከ10ሺህ ብር አይዘልም ነበር፡፡ ከአዲሱ ሚሌንየም በኋላ ግን ነገሮች በድንገት መቀያየር ጀመሩ፡፡ በሃገሪቱ ላይ የተከሰተው የሸቀጦች የዋጋ ንረትን የተከተለ በሚመስል መልኩ በየአመቱ ቢያንስ የ100ሺህ ብር ጭማሪ እያሳየ መጓዝ ጀምሯል፡፡ በዚሁ ሂደት ቀጥሎም በዘንድሮው ክረምት ክለቦች ለአንድ ተጫዋች እስከ 1.5 ሚልዮን ማውጣት ጀምረዋል፡፡__________________________________________________________________________________________________________________________በኢትዮጵያ ያለው አጠቃላይ የንግድ እቅስቃሴ የተንዛዛ ነው፡፡ አንድ ምርት ከተመረተበት ቦታ እስከ ተጠቃሚው ድረስ ምንም እሴት ሳይጨመርበት በተንዛዛ ሰንሰለት ውስጥ የሚያልፍ በመሆኑ ብቻ ዋጋው ይንራል፡፡ የተጫዋቾች የዝውውር እንቅስቃሴም ከዚህ የተለየ አይደለም፡፡ ክለቦች ተጫዋቾችን የሚያስፈርሙበት መንገድ ቀጥተኛ (ከክለብ ክለብ) ባለመሆኑ ተጫዋቹ ከኮንትራት ነፃ እስኪሆን ጠብቆ ከክለቦች ጋር ይደራደራል፡፡ ተጫዋቹ ጥቅሙን የሚያስከብርለት ህጋዊ ወኪል የሌለው በመሆኑ ክለቦችም ግንኙነት የሚፈጥሩት ከህጋዊ ወኪሎች ጋር ባለመሆኑ ተጫዋቹ ራሱ ከክለቡ ጋር ይደራደራል፡፡ በዝውውር ሰንሰለቱ ውስጥ ደላሎች (ህጋዊ ያልሆኑ) ፣ አሰልጣኞች እና በየደረጃው የሚገኙ የክለብ ኃላፊዎች የሚሳተፉበት በመሆኑ እንደሸቀጦቹ ሁሉ የተጫዋቾቹም ዋጋ ይንራል፡፡ በኢትዮጵያ እግርኳስ የተለመደው የገንዘብ አወጣጥ ስርአት ወቅታዊነቱ ያመዝናል፡፡ በአንድ ክረምት ላይ አንዱ ክለብ የሚያስፈርምበት ዋጋ ለሌሎቹም ክለቦች እንደ መለኪያ ሆኖ ያገለግላል፡፡ ለአብነት በ1995 የነበረውን የተጫዋቾች ዝውውር መስኮት ስንመለከት ዮርዳኖስ አባይ በ1995 አጋማሽ በ30ሺህ ብር የፊርማ ክፍያ (ለአንድ አመት) ቡናን ሲቀላቀል በወቅቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ በመጨረሻ ሰአት ካገኘው የሊግ ድሉ በኋላ ላስፈረማቸው ተጫዋቾች ላወጣው ተመሳሳይ ዋጋ አስተዋፅኦ ነበረው፡፡ ዳንኤል ሃብታሙ ፣ ደብሮም ሃጎስ ፣ ኤርሚያስ ኪዳኑ ፣ ደያስ አዱኛ እና ሀይደር መንሱርን ለማስፈረም ክለቡ ለሁሉም 30ሺህ ብር ወጪ እንዲያደርግ ያስገደደው ከ6 ወር በፊት በዮርዳኖስ አባይ ላይ በወጣው ወጪ ተፅእኖ ነው ማለት ይቻላል፡፡ ኢትዮጵያ ቡናም በተመሳሳይ ሀይሉ አድማሱን እና ዮናስ ገ/ሚካኤልን ለማስፈረም 20ሺህ ብር አውጥቷል፡፡ ሀዋሳ ከነማ ዮሴፍ ተስፋዬ ፣ ዘላለም አልጣህ እና ሰለሞን ከበደን ለማዘዋወር ያወጡት ተመሳሳይ የሆነ ገንዘብ (15ሺህ) ነበር፡፡ምንም እንኳን ከላይ የተጠቀሱት ማሳያዎች በወቅቱ ከፍተኛ ቢሆኑም እሁን አሁን ከሚታየው ‹የወቅታዊ ገበያ መሪነት›› በብዙ መልኩ የተሻለ ነበር፡፡ በወቅቱ ክለቦች ለሚያስፈርሙት ተጫዋች ተመሳሳይ ገንዘብ ቢያወጡም የክለቦቹን ደረጃ በሚያሳይ መልኩ ነበር፡፡ መካከለኞቹ (ሀዋሳ ከነማ) ከነ ቅዱስ ጊዮርጊስ በግማሽ ያነሰ ገንዘብ ሲያወጡ ከነሀዋሳ በታች ያሉትም ከዛም ባነሰ ዋጋ ያስፈርሙ ነበር፡፡10 አመት ወደ ፊት አድርገን ያለፉትን 2 አመታት የተጫዋች ፊርማ ገበያን ስንመለከት ደግሞ በሁሉ ረገድ አስገራሚ ያደርገዋል፡፡ ኤሌክትሪክ ፣ ደደቢት ፣ ቡና ፣ ባንክ ፣ መከላከያ ፣ ሀዋሳ ከነማ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ አዳማ ከነማ እና ሲዳማ ቡና ውል ላደሱላቸው እና አዳዲስ ላስፈረሟቸው ተጫዋቾች ያወጡት ገንዘብ በአመዛኙ ተመሳሳይ ነው፡፡ ክለቦች ያስፈረሟቸው ተጫዋቾች የብቃት ደረጃ ፣ እድሜ እና ልምድ የተለያየ ቢሆንም ለ2 አመት የሚከፍሏቸው የገንዘብ መጠን ግን ተመሳሳይ ነው፡፡ በጥሩ ብቃት ላይ የሚገኙት አስቻለው ታመነ ፣ አብዱልከሪም መሃመድ ፣ ብሩክ ቃልቦሬ እና የመሳሰሉት ከአንጋፋ እና ባለፈው አመት አሳማኝ ብቃት ካላሳዩ ተጫዋቾች ጋር የሚቀራረብ ክፍያ አግኝተዋል፡፡ከላይ የተጠቀሱት መረጃዎች እንደሚያሳዩን የተጫዋቾችን የፊርማ ገንዘብ የሚወስነው የተጫዋቹ ደረጃ ሳይሆን ወቅታዊው ገበያ መሆኑ ነው፡፡ በኤሌክትሪክ ከመካከለኛ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው አሳልፈው መኮንን ውሉን ሲያድስ የሚከፈለውና በሊጉ ከሚገኙ ምርጥ አማካዮች አንዱ የሆነውና ለብሄራዊ ቡድን ቋሚ ተሰላፊነት መፎካከር የጀመረው ብሩክ ቃልቦሬ ለአዳማ ሲፈርም የተስማማበት ዋጋ እኩል የሆነበት ምክንያትም ‹‹ወቅታዊው ገበያ›› ተመሳሳይ ገንዘብ እንዲያወጡ የሚፈቅድ በመሆኑ ነው፡፡ በጨዋታ ዘመኑ መጨረሻ ላይ የሚገኝ ተጫዋች በብቃቱ ጣርያ ላይ ከሚገኝ ተጫዋች እኩል ዋጋ የሚያወጣውም በዚሁ ወቅታዊ ገበያ መሰረት ነው፡፡በኢትዮጵያ ያለው የገንዘብ አወጣጥ ስርአት እስካልተሸሻለ ድረስ አንድ ተጫዋች ቀድሞ በአንድ ጊዜ ይሰጠው የነበረው የነበረው ገንዘብ በወራት ተከፋፍሎ ቢሰጠውም ለውጥ ማምጣቱ አጠራጣሪ ነው፡፡ ምክንያቱም የቡድኑ ኮከብ የሚከፈለው ወርሃዊ ደሞዝ በተጠባባቂ ወንበር ላይ ከተቀመጡት የማይለይ ከሆነ ተጫዋቹን ሊያነሳሳው የሚችለው ምክንያት አይኖርም፡፡በአንድ ወቅት የቅዱስ ጊዮርጊስ የቦርድ ኃላፊ አቶ ነዋይ በየነ ለኢትዮ-ስፖርት በሰጡት ቃለ ምልልስ ላይ ተጫዋቾች የሚከፈላቸው ገንዘብ ተመሳሳይ የሚሆንበትን ምክንያት ለመጥቀስ ሞክረዋል፡፡ ‹‹ ለተጫዋቾች በአብዛኛው የምንከፍለው እኩል መሆኑ ትክክለኛ አይደለም፡፡ ተጫዋቹ በግሉ ተደራድሮ በሚያበረክተው አስተዋፅኦ መጠን ሊከፈለው ይገባል፡፡ የክፍያው አንድ አይነት መሆን ‹‹ እኔ ባላቀብው ኖሮ እሱ ያገባ ነበር›› በሚል ሊነሳ የሚችልን ጥያቄ በመፍራት ነው፡፡ ›› ይላሉ፡፡በአጠቃላይ የዚህ ርእስ ሀሳብ አጭር ነው፡፡ አንድ ተጫዋች በከፍተኛ ገንዘብ ይፈርማል፡፡ ሌሎቹም ክለቦች ተከትለው ከከፍተኛው ጋር በሚቀራረብ ዋጋ ያስፈርማሉ፡፡ በዛውም የፊርማ ክፍያው በሃገሪቱ ደረጃ ያድጋል፡፡ በቀጣዩ አመት አንድ ክለብ በመቶ ሺህዎች አሻሽሎ እንድ ተጫዋች ሲያመጣም ሌሎቹ ክለቦችም ተቀራራቢውን ይከፍላሉ፡፡ ‹‹ለሱ እንዲህ ተከፍሎት ለኔ የማይከፈለኝ ምክንያት ምንድነው? ›› የምትለዋ ጥያቄም ሚዛን ትደፋለች፡፡ በሌሎች ሃገራት ክለቦች ላይ እንደሚታየው በውጤታማነት ከዚህ በፊት የማናውቃቸው ቡድኖች ለዋንጫ ለመፎካከር የሚያስችላቸውን ተጫዋች ለማግኘት የውጤታማነት ሪኮርድ እና ሳቢነት ስለማይኖራቸው ሌሎች ክለቦች ከሚያቀርቡት በላይ እጅግ የተጋነነ ገንዘብ በማቅረብ ተጫዋቾችን የግላቸው ያደርጋሉ፡፡ ይህም በሃገሪቱ እግርኳስ ላይ የሚንቀሳቀሰውን ገንዘብ መጠን እንዲጨምር ያደርጋሉ፡፡ በኢትዮጵያ የታየውም ይህ ነው፡፡ሰበታ ከነማ በ2001 ወደ ፕሪሚየር ሊግ ባደገበት አመት የተጫዋች ስብስቡ የሃገሪቱ መነጋገርያ ሆኖ ነበር፡፡ በወቅቱ ሰበታ ከነማ የሊጉን ታላላቅ ተጫዋቾች ለማማለል ከፍተኛ ገንዘብን ጨምሮ የመሬት ስጦታን ተጠቅሟል፡፡ አንዱአለም ንጉሴ ፣ ሙሉአለም ረጋሳ ፣ ዳዊት መብራህቱ ፣ ታምራት አበበ ፣ ሃብታሙ መንገሻ ፣ ብርሃኔ አንለይ እና ቢንያም አሰፋን ጨምሮ ቡድኑን በሃገሪቱ ከዋክብት ለመሙላት በመቶ ሺህዎች አፍስሷል፡፡ የሰበታ ሞዴልም በሁሉም ክለቦች ላይ ተፅእኖ ማድረጉ አልቀረም፡፡ ተጫዋቾች ከአቻዎቻቸው ጋር የተመጣጠነ ክፍያ የሚፈልጉ በመሆናቸው አጠቃላዩ የፊርማ ክፍያም ማሻቀብ ጀመረ፡፡ በቀጣዩ አመት ወደ ከፍተኛው ሊግ ያደገው ደደቢት የሰበታ ከነማን ፍጥነት ጨምሮ መምጣቱ ደግሞ የተጫዋቾች የፊርማ ክፍያን ይበልጥ አንሮታል፡፡በ2002 ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ያደረገው ደደቢት የተጫዋቾችን የገንዘብ መጠን ጣርያ በመስቀል ሌላ አዲስ ምእራፍ ከፍቷል፡፡ በጊዜው ሙሉጌታ ምህረትን ለ2 አመት ለማስፈረም 110ሺህ ብር የከፈለው ደደቢት ቀድሞ ከፍተኛ ሲባል የነበረው የየበረከት አዲሱን የ100ሺህ ብር ሪኮርድ አሻሻለው፡፡ ክለቡ ጌታነህ ከበደ ፣ በኃይሉ አሰፋ ፣ ምንያህል ተሾመ ፣ ሲሳይ ባንጫ ፣ ፊሊፕ ዳውዚ ፣ ዳንኤል ደርቤ ፣ ዳዊት ፍቃዱ እና አዲስ ህንፃን በተከታታይ አመታት ሲያስፈርም ተቀናቃኝ አልባ የነበረው በሚያወጣው የተጋነነ ገንዘብ መነሻነት ነበር፡፡ ክለቡ ዋንጫ እስካነሳበት 2005 ድረስም የዝውውር መስኮቱ ዋነኛ ተዋናይ ሆኖ ዘልቋል፡፡ ሌሎች ክለቦችም የተሻሉ ተጫዋቾችን ለማግኘት የግድ ከደደቢት ጋር የሚመጣጠን ክፍያ የመፈፀም ግዴታ ውስጥ ገቡ፡፡የደደቢትን መቀዛቀዝ ተከትሎ ወደ ሊጉ ያደገው ዳሽን ቢራ ደግሞ የተጫዋቾችን የፊርማ ክፍያ እጅጉን በማናር ወደ ሚልዮን አሳደገው፡፡ በ2005 ዳሽን ቢራ ለአይናለም 1.1 ሚልዮን ብር ፣ ለአስራት መገርሳ ደግሞ 800ሺህ ብር በማውጣት የድራማው ዋና ተዋናይ ሆነ፡፡ በቀጣዩ ክረምት ሌሎች ክለቦች ተጫዋቾቻቸውን ለማቆየት አልያም ለማስፈረም ቢያንስ ከግማሽ ሚልዮን ብር በላይ እንዲያወጡ የተገደዱት በድንገተኛው የዳሽን ቢራ የገንዘብ አወጣጥ ነው፡፡በሃገሪቱ ገቢ የማይገኝባቸው ተብለው የሚታሰቡት ዘርፎች ባለፉት 10 አመታት ጉልህ የሚባል ለውጥ ታይቶባቸዋል፡፡ በተለይም በሙዚቃ ፣ በፊልም እና እግርኳሱ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎች የክፍያ መጠን ከዚህ ቀደም እዚህ ግባ የሚባል ባለመሆኑ አሁን የሚከፈለው ገንዘብ እንደካሳ ሊቆጠር ይገባል የሚሉ ወገኖች አሉ፡፡ከዚህ ቀደም በእነዚህ የመዝናኛ ዘርፎች ውስጥ ያሉ ሙያተኞች የሚከፈላቸው ገንዘብ ለስራቸው የማይመጥን ከመሆኑ የተነሳ የመደበኛ ዜጋ ኑሮ እንዲኖሩ እንኳን የማያስችል ነበር፡፡ ሙያተኞቹ ለሙያቸው በትክክል እየተከፈላቸው የሚገኘው አሁን ነው የሚለው ሃሳብ የሚነሳውም ለዚህ ነው፡፡በደርግ ዘመን በነበረው የ ‹‹50 ክለቦች›› ምክንያት ተጫዋቾች ከእግርኳስ ጫዋችነት በተጓዳኝ በፋብሪካዎች ውስጥ ቀጥረው የሚሰሩበት እድል ነበራቸው፡፡ ከ80ዎቹ አጋማሽ በኋላ ግን ተጫዋቾች እህል ውሃቸው የተሳሰረው በኳስ ተጫዋችነት ከሚያገኙት ደሞዝ ጋር በመሆኑ ከኳሱ መጠቀም እንዳለባቸው ይከራከራሉ፡፡ ዋልያዎቹ በአፍሪካ ዋንጫ መሳተፋቸው የብሄራዊ ቡድኑን ተጫዋቾች ዋጋ ጣርያ ካስነኩት ምክንያቶች መካከል ይጠቀሳል፡፡ ብሄራዊ ቡድኑን ወደ አፍሪካ ዋንጫ ያሳለፉት ተጫዋቾች ለፊርማ የሚጠይቁት ገንዘብ ከፍተኛ በመሆኑ ክለቦች የግድ ከፍተኛ ገንዘብ ለማውጣት ተገደዋል፡፡ የኋላ የኋላ የብሄራዊ ቡድኑን ማልያ ላለበሱትም ጭምር ከፍተኛ ዋጋ መክፈሉ ተለምዷል፡፡ የተጫዋቹ ደረጃ ፣ እድሜ ፣ በቡድኑ ውስጥ ያለው አስፈላጊነት ፣ ከአሰልጣኙ አጨዋወት ጋር ሊኖረው የሚችለው መግባባት ፣ ያለፈ የውድድር ዘመን አቋሙ እና የመሳሰሉት ዋና ዋና ነጥቦች ከግምት ሳይገቡ ክለቦች በዘፈቀደ ገንዘብ ገንዘብ እየረጩ ይገኛሉ፡፡በአሁኑ ሰአት እየታየ ያለው የ1 ተጫዋች የፊርማ ክፍያ መጠን ከአስር አመት በፊት ሀዋሳ ከነማ የ1996 ቻምፒዮን ሲሆን ለውድድር ዘመኑ የመደበው በጀት ነበር ቢባል ማን ያምናል፡፡ የአንድ ተጫዋች ከፍተኛ የፊርማ ክፍያ በ1997 ከነበረበት 45ሺህ ብር በአስር አመት ውስጥ ብቻ ወደ 1.5 ሚልዮን ብር የማሻቀቡ ምስጢር በእርግጥም ሊመረመር ይገባዋል፡፡ተጫዋቾች ለሚያሳዩት አቋምና ለክለቡ ለሚሰጡት ግልጋሎት ተገቢው ገንዘብ ሊከፈላቸው ግድ የማለቱን ያህል ክለቦች ፣ ፌዴሬሽኑ እና ባለድርሻ አካላት የተጫዋቾች ክፍያ መጠን በየአመቱ በከፍተኛ ደረጃ የሚጨምርበት ምክንያት እንዲሁም ጥቅም እና ጉዳቱን በጥናት ተደግፈው ሊመረምሩት ይገባል፡፡ይህ ካልሆነ ግን የሚጎዱት በድርጅቶችና የከተማ አስተዳደሮች መልካም ፍቃድ የሚተነፍሱ ክለቦች ናቸው፡፡ ክለቦች በወጪ ብዛት ሲፈርሱና ሲዳከሙም የሚጎዱት ተጫዋቾቹ ናቸው፡፡ በተጫዋቾች አለመኖርም ብሄራዊ ቡድኑ ይጎዳል፡፡ በእግርኳሱ ሰንሰለት የተሳሰሩት ባለድርሻ አካላት ቅጥ እያጣ የመጣውን የገንዘብ አወጣጥ ካልመረመሩ እንደ ሃገር መጎዳታችን አይቀሬ ነው፡፡{ክፍል 2 ይቀጥላል} 
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/3254
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e120f95d6762c9eab9444ea8a3b97510
ce953e8fda04ac40f0a683d0db3686a6
የዳግማዊ አፄ ምኒልክ መታሰቢያ ሙዚየምና የባሕል ማዕከል ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዳግማዊ አፄ ምኒልክ መታሰቢያ ሙዚየምና የባሕል ማዕከል በጥንታዊቷና ታሪካዊቷ ከተማ አንኮበር ተመረቀ፡፡የወረዳው ባሕልና ቱሪዝም ጽህፈት ቤት ሓላፊ ፈለቀ ምሕረት እንደተናገሩት÷ አንኮበር ጥንታዊ የብራና መጻሕፍት፣ የወርቅ ጽናጽል፣ የብር ከበሮ እና መቋሚያን ጨምሮ በወቅቱ የነገሥታቱ መገልገያ የነበሩ በርካታ ታሪካዊ ቅርሶች መገኛ ናት።ነገር ግን እነዚህን ቅርሶች በተደራጀ ቦታ ለማስቀመጥና ለጉብኚ ክፍት አልነበሩም ያሉ ሲሆን የተቀመጡትም በወረዳው በሚገኙ 97 ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት ተበታትነው ነበር።በዚህም ምክንያት ቅርሶችን ከነታሪካቸው በሚፈለገው ደረጃ ለትውልድ ማስተዋወቅ አልተቻለም ብለዋል።በዚህም ወረዳውም በቱሪዝም ተጠቃሚ መሆን አልቻለም ነው ያሉት።እንደ ኃላፊው ገለጻ ወረዳው ለቤተ መዘክሩ ግንባታ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ያደረገበት ሲሆን ቤተ መዘክሩ የደኀንነት ካሜራዎች ተገጥመውለታል።የክልሉ መንግሥትም ወደ 259 ሺህ ብር መድቦ ቅርሶች ከሰው ንክኪ ነፃ ሆነው እንዲጎበኙ የሚያስችል መስተዋት አሠርቷል።ይህም ቅርሶች ለጉብኝት ክፍት እንዲሆኑ ከማስቻል ጀምሮ ደኀንነታቸው በአስተማማኝ መልኩ እንዲጠበቅ ያደርጋል እንዲሁም የወረዳውን የቱሪዝም እንቅስቃሴም በከፍተኛ ደረጃ ያነቃቃል ተብሎ ታምኖበታል።እንደ አብመድ ዘገባ ወረዳውም ቱሪዝሙን ይበልጥ ለማነቃቃት በቤተ መዘክሩ አጠገብ ደረጃውን የጠበቀ የእንግዶች ማረፊያ ለመገንባት እንቅስቃሴ መጀመሩ ታውቋል፡፡የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8b%b3%e1%8c%8d%e1%88%9b%e1%8b%8a-%e1%8a%a0%e1%8d%84-%e1%88%9d%e1%8a%92%e1%88%8d%e1%8a%ad-%e1%88%98%e1%89%b3%e1%88%b0%e1%89%a2%e1%8b%ab-%e1%88%99%e1%8b%9a%e1%8b%a8%e1%88%9d%e1%8a%93/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
b7972aef4f4d899b37067cb0b8f00705
b57e8b6609389d2271934ba3e67a38cc
2010ሮቹ እ.ኤ.አ.
2010ሮቹ እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር''' ማለት ከ2002 እስከ 2012 ዓም ድረስ የነበሩት ዓመታት ናቸው። ስለዚህ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ብዛቱ በ2000ዎቹ እና በትንሹ በ2010ሮቹ አ.ም. ውስጥ ነው። አሥርታት oi
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
e268bbd95541701f6fb341d96f02c4d1
a7bb15b62b2989ebcfea220846dfa692
ለሕዝብ የሚበጀው ምርጫውን ማካሄድ ወይስ ማራዘም?
መንግሥት በህገ መንግሥቱ አንቀጽ 54 መሰረት ስድስተኛውን ዙር ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ ዝግጅት ላይ ነው። ለዚህም በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኩል መሰራት ያለባቸውን ቅድመ ዝግጅት እያከናወነ ሲሆን በአንዳንድ ፖለቲካ ፓርቲዎችና ምሁራን ዘንድ በሀገሪቷ ውስጥ ካለው ነባራዊ ሁኔታ በመነጨ ይካሄድ አይካሄድ በሚሉ ሁለት የተለያዩ ሃሳቦች ቢሟገቱም ለሀገርና ለህዝብ የሚጠቅመው የትኛው ነው? በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህርና ተመራማሪ ተባባሪ ፕሮፌሰር ውሂብእግዜር ፈረደ እንደሚሉት ጉዳዩ ምርጫ ማካሄድና የማራዘም ጉዳይ አይደለም። በኢትዮጵያ ውስጥ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ሥር እንዲሰድ እና ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር እንዲሁም ኢትዮጵያ እንደ ሀገር ስትኖር በመሆኑ ሀገራዊ መተማመኑ ሊቀድም ይገባል ይላሉ። ‹‹አሁን ከዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ በላይ የሆነ ችግር እየታየ ነው። ክልሎች የራሳቸውን መንግሥት ለመመስረት እየተንቀሳቀሱ፤ ሀገሪቱን የሚመራውም የራሱን ሪፐብሊክ የመመስረት አዝማሚያ እያሳየ ነው። አክራሪ የሆነ ብሄርተኝነት እየተፈጠረ፤ ምርጫ ማካሄድ ወይም ማራዘም ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም። መፍትሄው የሽግግር ፍኖተ ካርታ አዘጋጅቶ በቅድመ ምርጫው መሰራት ያለባቸውን ነገሮች ለመፍታት እና አቅጣጫ ማስያዝ ይበጃል፤›› ሲሉ አስተያየታቸውን ይሰጣሉ። በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህሩ አቶ መኮንን ፍሰሐ የተባባሪ ፕሮፌሰር ውሂብእግዜር ሀሳብን ይቃወማሉ። ምርጫው መካሄድ አለበት የሚል አቋማቸውም የሚመጨው ከህገ መንግስቱ በመነሳት ነው። ምርጫ ማካሄድና አለማካሄድ በህገ መንግሥቱ አንቀጽ 54 ላይ በግልጽ ድንጋጌ በመቀመጡ የማማረጥ ጉዳይ መሆን የለበትም ይላሉ አቶ መኮንን። ‹‹የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከአምስት አመት በኋላ የስልጣን ዘመናቸው ያበቃል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሌለ መንግሥትም አይኖርም፤ የስልጣን ቆይታውም ያበቃል። የክልል መንግሥታትም በተመሳሳይ ከአምስት አመታት በላይ ህጋዊ ስልጣን አይኖራቸውም። ምርጫው በጊዜ ሰሌዳው መሰረት ካልተካሄደ ይሄ ሁሉ ይፈርሳል።›› ሲሉ ህገመንግስታዊ አመክንዮ በማቅረብ ይከራከራሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንደሚካሄድ ቃል መግባታቸውን አስታውሰው ሀገሪቷ ውስጥ ያለው ነባራዊ ሁኔታ የተገባውን ቃል ለመፈጸም አያስችልም፤ ዴሞክራሲያዊ የሆነ ምርጫን መጠበቅ የዋህነት ነው የሚሉት ተባባሪ ፕሮፌሰሩ፤ ጽንፈኛ የሆኑ የፖለቲካ ድርጅቶች መኖራቸው፣የምርጫ ህጉ በትክክል አለመቀመጡ፣ የምርጫ ቦርዱ እስከታች አለመዋቀሩ፣የታጠቁ ኃይሎች ጥቃት የሚያደርሱበት ሁኔታ ለምርጫ አለመካሄድ ገፊ ምክንያቶች ናቸው ሲሉ በማሳያ ይጠቅሳሉ። በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ፍልስፍና ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አስምሬ፣ መንግሥት ምርጫውን ለማካሄድ ዝግጁነቱን ሲገልጽ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ፈትሿል የሚል እምነት የላቸውም፤ መንግስት በፖለቲካ፣ በብሄርና በተለያየ ቡድን በተደራጁ አካላት ጫና ውስጥ ብቻ ሳይሆን ለውጥ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ምርጫ ይካሄድ የሚሉ አካላት አጋጣሚውን ለመጠቀም የሚሞክሩ ናቸው ሲሉ ይበይናሉ። በመሆኑም ምርጫው ቢካሄድ አንድን ፓርቲ ወይንም ቡድን የሚጠቅም ካልሆነ በስተቀር ሀገራዊ ፋይዳ የለውም ሲሉ ሁኔታው ምርጫ ለማካሄድ ምቹ አይደለም በማለት ነው። ‹‹በአገሪቱ ባለው ነባራዊ ሁኔታ ምክንያት ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ይካሄዳል የሚል እምነት የለኝም። በሀገሪቷ አስተማማኝ የሆነ ሰላም አልተረጋገጠም። በብሄር፣በፖለቲካና በተለያዩ መንስኤዎች ግጭቶች እና አለመረጋጋት የተንሰራፋባት እና ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎች የተፈናቀሉባት ሀገር ሆናለች። እንዲህ ባለ ሁኔታ ምርጫ ማካሄዱ ደግሞ የተፈናቀሉ ዜጎችን መብት መጋፋት ይሆናል። ቅድሚያ ዜጎች ተረጋግተው መኖር መቻላቸው መረጋገጥ አለበት፤›› ሲሉ ምክረ ሀሳብ አቅርበዋል። በእርግጥ ምርጫ በሰላማዊ መንገድ እንዲካሄድ ሀገሪቷ ውስጥ መረጋጋት መኖር አለበት የሚለው ስጋት ተገቢ ነው። ግን ደግሞ በሀገሪቷ ሰላምና መረጋጋት የሌለው በሁሉም የሀገሪቷ ክልሎች ነው ወይ? ምርጫንስ ለስንት አመት ነው ማራዘም የሚቻለው ብሎ ቁርጥ ያለ መልስ ማስቀመጥ ያስፈልጋል ሲሉ የህግ መምህሩ ይጠይቃሉ። ክልሎች ምርጫ ማካሄድ አለመቻላቸውን ለምክር ቤት ማቅረባቸው፣ ምርጫን ማራዘም የሰላምና ያለመረጋጋት ችግር ወይንስ የዝግጅት ችግር ነው? እነዚህን ሁሉ ጥያቄዎች ምርጫው መካሄድ የለበትም ከማለት በፊት ምላሽ ሊያገኙ ይገባል ባይ ናቸው አቶ መኮንን። ይልቁንም ሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ህጋዊ ካልሆነና ተቀባይነት ከሌለው የሚፈራው ግርግርና ስጋት ይብሳል የሚሉት መምህሩ መንግሥት ስልጣን ላይ ሆኖ ማረጋገጥ ያልቻለውን ሰላም የስልጣን ዘመኑ ሲያልቅ የሚያረጋግጠው ሰላም እንደማይኖር ይገልጻሉ። በቅድመ ምርጫ ያልተሰሩ ስራዎች ለብጥብጥና ለአላስፈላጊ ግጭት ሊዳርጉ ይችላሉ ያሉት ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ፤ የብዙ አፍሪካ ሀገሮች ተሞክሮም ይህንኑ ስለሚያሳይ ምርጫ ሁለተኛ ጉዳይ መሆን አለበት፤ ህግ፣ሥርአት፣ደህንነትና ሰላም ቅድሚያ የሚሰጣቸው የመንግሥት ተግባራት ናቸው። በአሁኑ ጊዜ የሀገሪቷ ትልቁ ፈተና የሰላም እጦትና አለመረጋጋት ነው ሲሉ አፅንኦት ሰጥተዋል። ‹‹ኢትዮጵያ የውስጥ ሉዓላዊነቷን ያረጋገጠች ሀገር ናት ለማለት የማያስደፍሩ ሁኔታዎች አሉ፤ የመንግሥትን ስልጣንና ኃላፊነት የሚጋፉ የተለያዩ ቡድኖች በሀገሪቱ ውስጥ ተፈጥረዋል፤ በመሆኑም ይህ ሳይረጋገጥ ምርጫ ቢካሄድ የሚፈጠረውን ነገር መገመት አያድግትም›› ሲሉ አመልክተዋል። እንደ ረዳት ፕሮፌሰሩ ማብራሪያ የመንግሥት ተ ግባር ህግን ማስከበርና ሰላምና ደህንነት በሀገሪቷ ውስጥ እንዲረጋገጥና የዜጎችን መብትና ደህንነት ማስጠበቅ ሆኖ ነገር ግን ይህ እየሆነ ባለመሆኑ ከዴሞክራሲ አኳያም ቢሆን ምርጫ ማካሄዱ ኢ-ዴሞክራሲያዊ ይሆናሉ በማለት ያለፉት የምርጫ ተሞክሮዎች ተአማኒነት የጎደላቸው በመሆኑ ቀጣዩን ምርጫ መካሄዱን ይቃወማሉ። ‹‹ለዜጎች ደህንነትና ለሀገር ሰላም ሲባል ምርጫው አለመካሄዱ ጠቀሜታው የጎላ ይሆናል። ህጋዊ በሆነ አግባብ ማራዘሙ ይበጃል። ህገመንግሥቱም ላይ ነጻና ፍትሐዊ ወቅቱን የጠበቀ ምርጫ ይካሄድ ሲባል ህጋዊ በሆነ መንገድ ምርጫውን ማራዘምን አይከለክልም። ምርጫው መራዘሙ የሚያስከትለው ነገር የለም። መንግሥት በህጋዊ መንገድ ያራዘመውን ምርጫ በህግ ማስከበር አለበት›› የሚለው የረዳት ፕሮፌሰሩ አቋም ነው። አቶ መኮንን የምርጫ ፍኖተ ካርታ አስፈላጊ አይደለም ሲሉ ይቃወማሉ። ምርጫ በማራዘም ሰበብ ሌላ የሽግግር መንግሥት ለማቋቋም ወይም ደግሞ ከህገመንግሥት ውጭ በሆነ መልክ ለመንቀሳቀስ እድል እንዳይፈጠር ስጋት አለኝ ሲሉ የሚገልፁት የህግ መምህሩ፤ ምርጫውን ማራዘም ህገ መንግስቱ አይፈቅድም፤ ቢራዘምም ተግባሩ ኢ-ህገመንግሥታዊ እንደሆነ እና ምርጫን ለማራዘም ደግሞ ህገመንግሥት የማይሻሻል ስራ ስለሚጠይቅ ከእነችግሮቹም ቢሆን ምርጫውን ማካሄድ ግድ ነው የሚል ፅኑ አቋም አላቸው፤ አቶ መኮንን። ከምርጫ በፊት ሰላም ይቅደም ከሚሉት ወገኖች መካከል እንደሆኑ የሚናገሩት የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ከማል አብዱራሂም መንግሥት ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ ዝግጁ መሆኑን ሲገልጽ ምንን መሰረት አድርጎ እንደሆነ ለህዝብ ማብራራት ወይም ግልጽ ማድረግ ይኖርበታል። ህዝቡ ነጻ ሆኖ የሚፈልገውን ለመምረጥ ደህንነቱና ሰላሙ መረጋገጡን መንግሥት ማሳወቅ አለበት። ከፍተኛው ሚና የመንግሥት ነው። ሆኖም ግን መፈናቀል፣ በህዝቦች መካከል መቃቃር፣ በህዝብና በመንግሥት መካከል አለመ ተማመን ባለበት እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ቁጥር መብዛት፣ በገዥው ፓርቲ መካከል ያለው አለመግባባት፣ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎች ተፈጥረዋል የሚያስብሉ አለመሆና ቸውን በአፅንኦት ተናግረዋል። ‹ህዝብ እንደ ህዝብ ችግር የለበትም› የሚሉት ምክትል ፕሬዚዳንቱ ሰላም ሳይኖር ምርጫ ማካሄዱ ያለውን ፋይዳ፣ባይካሄድ ሊያስከትል የሚችለውን አንድምታ ከምሁራን እና በየደረጃው ካሉ አካላት ጋር ውይይት ማድረግ ያስፈልጋል። ህዝብ ያመነበት ምርጫ ነው ተቀባይነት ያለው። የአንድን ሀገር ደህንነትና ሰላም የማስጠበቅ ኃላፊነት የመንግሥት መሆኑም መዘንጋት እንደሌለበትና አንድ በሚያደርጉና ኢትዮጵያዊነትን በሚያጎሉ ጉዳዮች ላይ መስራት አለበት ሲሉ መክረዋል። ምርጫው ቢካሄድ ሊከሰት ይችላል ያሉትን ስጋት አስቀምጠዋል፤ የሀገሪቷ ነባራዊ ሁኔታ ሳይፈተሽ መንግሥት የያዘውን ምራጫ የማካሄድ አቋም ከቀጠለበት ህዝብ ውጤቱ ላይ ተአማኒነት አይኖረውም። ጥያቄ ከማስከተሉ በተጨማሪ ያልተፈለጉ ሁከትና ግርግሮች ሊከሰት ይችላል ብለዋል። በመሆኑም አምባገነናዊ ሥርዓት እንዲፈጠርም መንገድ ይጠርጋል ሲሉ ተናግረዋል። ምርጫው ይካሄድ የሚሉት ምሁራን በበኩላ ቸው ስጋታቸውን አስቀምጠዋል። ምርጫው የማይካሄድ ከሆነ አሁን እንደስጋት እየተነሳ ያለው ግርግርና ሁከት እንዲሁም የሰላም ደህንነት የባሰ ይሆናል። አሁን ያለው መንግሥት የስልጣን ዘመኑን ስለሚጨርስ መንግሥት የለም ወደሚል አካሄድ ሊገባም ይችላል። በዚህም ሳቢያ መንግሥት ወደ ኃይል እርምጃ ሊገባ ይችላል ሲሉ ስጋታቸውን አስቀምጠዋል።አዲስ ዘመን ግንቦት 29/2011
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=12032
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
2cb062281e536d7d22f6b80889aeb618
2a09fb10d72c77ac90aead0f5ced24d2
የእንግሊዝ ፓርላማ ልዑካን አንዳርጋቸው ጽጌን ለመጐብኘት ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ተደረገ
የግንቦት ሰባት ድርጅት ዋና ጸሐፊ የነበሩትና የመን ለኢትዮጵያ አሳልፋ የሰጠቻቸውን አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ለመጐብኘት ለኢትዮጵያ መንግሥት ጥያቄ ያቀረቡት የእንግሊዝ የፓርላማ ልዑካን፣ ጥያቄያቸው ውድቅ መደረጉ ተሰማ፡፡አቶ አንዳርጋቸው በእንግሊዝ ይኖሩበት በነበረው አካባቢ የምርጫ ክልል ውስጥ ነዋሪ በሆኑት ሚስተር ጀርሜይ ኮርቢይን የሚመራው የእንግሊዝ ፓርላማ ልዑክ፣ በእንግሊዝ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ከበደን ባለፈው ሳምንት አግኝተው ካነጋገሯቸው በኋላ፣ ጉብኝቱ እንደማይፈቀድላቸው ማወቃቸውን የውጭ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡ልዑኩ በዚህ ሳምንት ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ለመወያየት አቅዶ የነበረ ቢሆንም፣ ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት እንዳልተፈቀደላቸው ሚስተር ኮርቢይን ለሚዲያዎቹ ተናግረዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት የአቶ አንዳርጋቸው ጠበቃ ሚስተር ክሊቭ ስታፎርድ ስሚዝ አቶ አንዳርጋቸውን መጠየቅ እንደሚችሉና እሳቸውን በሚመለከት የፈለጉትን ጥያቄ ማንሳት ወይም ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ጋር መነጋገር እንደሚችሉ ፈቅዶ እንደነበር አክለዋል፡፡ ልዑኩ ባለፈው ወር አቶ አንዳርጋቸውን ለመጠየቅ ለኢትዮጵያ መንግሥት ጥያቄ ማቅረቡ መዘገቡ ይታወሳል፡፡የእንግሊዝ ዜግነት ያላቸው የግንቦት ሰባት ድርጅት ዋና ጸሐፊ የነበሩት አቶ አንዳርጋቸው፣ በኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነት ክስ ተመሥርቶባቸው በሌሉበት ከስድስት ዓመታት በፊት በሞት እንዲቀጡ እንደተወሰነባቸው አይዘነጋም፡፡ አቶ አንዳርጋቸው በሰኔ ወር 2006 ዓ.ም. አጋማሽ ከዱባይ ወደ ኤርትራ በመጓዝ ላይ እያሉ፣ የተሳፈሩበት አውሮፕላን የመን ዋና ከተማ ሰነዓ አውሮፕላን ማረፊያ ሲያርፍ፣ በየመን በፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር ውለው ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም. ለኢትዮጵያ ተላልፈው መሰጠታቸው ይታወሳል፡፡     
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/2680
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
2261257b2f94c3a085075f8d0d296d9e
02a6946371bc075044ed666997d77e7a
መቐለ 70 እንደርታዎች ሁለት ተጫዋቾች ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል
ያለፈው ዓመት የፕሪምየር ሊግ አሸናፊዎቹ መቐለዎች ባለፈው ዓመት ከሶሎዳ ዓድዋ ጋር አስደናቂ ዓመት ያሳለፈው ተስፈኛው አጥቂ ክብሮም አፅብሃ እና በ2010 የውድድር ዓመት በመቐለ 70 እንደርታ ሁለተኛ ቡድን ቆይታ የነበረው አብይ ተወልደ አስፈርመዋል።ባለፈው ዓመት በሶሎዳ ዓድዋ ቆይታው አስራ ሶስት ግቦች በማስቆጠር ቡድኑ ወደ ከፍተኛ ሊግ እንዲያድግ ያስቻለው ክብሮም አፅብሃ የባለፈው ዓመት የብሄራዊ ሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ከሌሎች ሁለት ተጫዋቾች ማሸነፉ ይታወሳል።ከዚ በፊት በአክሱም ከተማ እና ደሴ ከተማ መጫወት የቻለው አጥቂው በተሰጠው የሙከራ ግዜ አሰልጣኝ ገ/መድህን ኃይሌን ካሳመነ በኃላ ነው ለክለቡ መፈረም የቻለው።ሁለተኛው ለቡድኑ የፈረመው የቡድኑ የሁለተኛ ቡድን ተጫዋች አብይ ተወልደ ነው። ከሳምንታት በፊት በተጠናቀቀው የባሎኒ ፉትሳል ውድድር ላይ በሰላሳ ሰባት ግቦች የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ የሆነው ይህ ተጫዋች ከአንድ ዓመት ቆይታ በኃላ ወደ አሳዳጊ ቡድኑ ይመለሳል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/50858
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
b858a674aad8a982d072a6eae40991de
9f19f2c19eeb655036cd4d5f17ca95ac
ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምርጫ ህግና በሌሎችም አጀንዳዎች ላይ ተወያዩ
ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች አደራጅ ኮሚቴ ባቀረበው የምርጫ ህግና በሌሎችም የተደራጁ አጀንዳዎች ላይ ውይይት ዛሬ አድርገዋል ።አደራጅ ኮሚቴው ባቀረበው የተመረጡ 13 የመደራደሪያ አጀንዳዎችን 17 ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎችም በአጀንዳዎቹ ላይ እየተወያዩ ነው።ከአጀንዳዎችም ውስጥ በዋናነት የምርጫ ህግ የሚገኝበት ሲሆን፤በዚሁም አጀንዳ ስር የ1999 የምርጫ ህግ፣ በ2002 የወጣው የፖለቲካ ፓርቲዎች የስነ ምግባር አዋጅ እና በ2000 የወጣው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ለድርድርመቅረባቸውን ነው የተመለከተው ።ለድርድር ከቀረቡት ፓርቲዎች ውስጥ 16ቱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከኢህአዴግ ጋር ለመደራደር ከቀረቡት አዋጆች ውስጥም የጸረ ሽብር ህግ ላይ ዋንኛው መሆኑን ነው የተገለጸው፡፡እንዲሁም ከ6 እስከ 10 የሚደርሱ ፓርቲዎች በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ፣ በብዙሃን መገናኛ አዋጅ፣  በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማደራጃ አዋጅ፣ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና ፋይናንስ ህጎች ለመደራደር እንደሚፈልጉ አመልክተዋል ።ዘጠኝ ፓርቲዎች ደግሞ የህገ መንግስቱን ማሻሻያ የሚለውን ለድርድር ያቀረቡት አጀንዳ ነው።ከእነዚህ ፓርቲዎች ስምንቱ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 39 ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች የራስን እድል በራስ የመወሰን መብት እስከ መገንጠል በሚለው ጉዳይ ላይ ለመነጋገር ጠይቀዋል ።ተፎካካሪ የፖለቲካ የዴሞክራሲ እና ሰብዓዊ መብት ተቋማት አወቃቀር እና አፈጻጸም ላይም 15 ፓርቲዎች ከኢህአዴግ መደራደር እንደሚፈልጉ አስታውቀዋል።ፓርቲዎች የፖለቲካ እና የህሊና እስረኞች የሚል አጀንዳንም ይዘው ከኢህአዴግ ጋር መደራደር እንደሚፈልጉ ገልጸዋል ።በተጨማሪም የፌደራል መንግስት አወቃቀር እና የክልሎች አወቃቀርን የተመለከተው አንቀጽ 46 እንዲሁም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ስልጣን የሚደነግገውን አንቀጽ 72 ለመደራደር የተወሰኑ ፓርቲዎች በአጀንዳ እንዲያዝላቸው ሃሳባቸውን አቅርበዋል ።የፌደራል መንግስት አወቃቀርን ዘጠኝ ፓርቲዎች ለድርድር በአጀንዳነት አቅርበዋል፡፡ ስምንት ፓርቲዎች ደግሞ ብሄራዊ መግባባት እና እርቀ ሰላም ጉዳይ አጀንዳን ለድርድር እንዲቀርብ ነው ያመለከቱት ።የኢትዮጵያ ስያሜ የኩሽ ምድር የሚለው ቢሆን፤ የሶማሊያ በርበራ ወደብን ከሶማሌ ላንድ ቀምተን የኛ ማድረግ አለብን የሚለው ሀሳብ ከገዳ ስርዓት አራማጅ ፓርቲ ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል ፡፡በኦሮሞ ህዝብ የመገንጠል ዙሪያ ላይም ከኢህአዴግ ጋር ልንደራደር ይገባል ያለው ደግሞ መላው ኦሮሞ ህዝብ ዴሞክራሲ ፓርቲ ነው ።የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ባቀረቡት የመቋጪያ ንግግርም “የኢትዮጵያን ስያሜ የኩሽ ምድር ብሎ መሰየም፣ የኦሮሞን ህዝብ የህዝበ ውሳኔ መመልከት፣ የሶማሌ ላንድን የበርበራ ወደብ ሉዓላዊ ከሆነች ሀገር መንጠቅ እዚህ ያሉ ፓርቲዎች ህጋዊ ስልጣንም መብትም አይደለም፤በዚህ ጉዳይ ላይ አንደራደርም!” ሲሉ ነው ያስገነዘቡት ፡፡ሀገር አቀፍ ፖለቲካ ፓርቲዎቹ ሌሎች ቀሪ የመደራደሪያ አጀንዳዎችን ተወያይተው ለማጽደቅ ሰኔ 12 ቀን 2009 ዓመተ ምህረት ለመገናኘት ወስነዋል (ኤፍ ቢ ሲ )፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/29182/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
54088a8cc0e8741785b70c715df3d9dd
112430562c88e9b60c3c7752b35dee8a
ሆቴሎችና አስጎብኚዎች የኮሮና ወረርሽኝ ተፅዕኖዎችን ለመቋቋም የመንግሥትን ድጋፍ ጠየቁ
የሆቴሎችና አስጎብኚ ድርጅቶች ባለቤቶች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ያስከተለውን ቀውስ ለመቋቋም የመንግሥትን ድጋፍ ጠየቁ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴርና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከሆቴሎችና አስጎብኚ ድርጅቶች ማኅበራት ተወካዮች ጋር ባለፈው ሳምንት ባካሄዱት ውይይት፣ የሆቴልና የአስጎብኚ ድርጅቶች ባለቤቶች ገበያቸው በመቆሙ የሠራተኞቻቸው የሥራ ዋስትና አደጋ ውስጥ እንደገባ ገልጸዋል፡፡ ባለሀብቶቹ የድርጅቶቻቸውን ሕይወት ለማራዘምና ሠራተኞቻቸውን ይዘው ለመቆየት፣ የመንግሥት ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተናግረዋል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትሯ ሒሩት ካሳው (ዶ/ር) በመሩት ስብሰባ፣ የሆቴልና መሰል አገልግሎቶች አሠሪዎች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ፍትህ ወልደ ሰንበትና የአዲስ አበባ ሆቴሎች ባለንብረቶች ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ ቢኒያም ብሥራት ዘርፉ የገጠመውን ፈተና አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ማኅበራቱ የኮሮና ወረርሽኝ ዓለምን ካሸበረ በኋላ የሆቴሎች ገበያ እያሽቆለቆለ መጥቶ ዜሮ በሚባል ደረጃ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡ የባንክ ብድር መክፈያ ጊዜ እንዲራዘም፣ የሥራ ማስኬጃ ብድር እንዲሰጥና የግብር መክፈያ ጊዜ እንዲራዘም ማኅበራቱ ጠይቀዋል፡፡ የአስጎብኚ ድርጅቶች ማኅበር ሊቀመንበር አቶ ያዕቆብ መላኩ በበኩላቸው የቱሪስት ፍሰት ሙሉ በሙሉ በመቆሙ የቱሪዝም ዘርፉ ትልቅ ችግር ውስጥ መግባቱን ገልጸው፣ የአስጎብኚዎች ጉዳይ ከሌሎቹ ዘርፎች እኩል ትኩረት እንዲሰጠው ጠይቀዋል፡፡ አቶ አህመድ ሺዴ መንግሥት የሆቴልና የቱሪዝም ዘርፍ የገጠመውን ችግር እንደሚረዳ ገልጸው፣ ያለው አቅም ውስን በመሆኑ ባለሀብቶቹ ብዙ እንዳይጠብቁ አሳስበዋል፡፡ ይሁን እንጂ መንግሥት ለችግሩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራና ሠራተኞቻቸውን እንዳይበትኑ ባለው አቅም ዕገዛ እንደሚያደርግ ተናግረዋል፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የኮሙዩኒኬሽን  ጉዳዮች ዳይሬክተር ተወካይ አቶ እንደገና ደሳለኝ ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ ሚኒስቴሩ ዘርፉ የገጠመውን ችግር በመረዳት ቀደም ብሎ ውይይቶችን አዘጋጅቷል፡፡ ሆቴሎች ሠራተኞቻቸውን የዓመት ፈቃድ በማስወጣት ላይ መሆናቸውን ገልጸው፣ በቀጣይ ወደ ቅነሳ እንዳይገቡ ሥጋት መኖሩን ጠቁመዋል፡፡ ‹‹ሆቴሎቹ ከደመወዝም በላይ ሠራተኞቻቸውን የሚመግቡና ሌሎችም አገልግሎት የሚሰጡ በመሆናቸው መንግሥት ዕገዛ እንዲያደርግላቸው ጠይቀዋል፤›› ያሉት አቶ እንደገና፣ የብድርና የግብር መክፈያ ጊዜ እንዲራዘም ጥያቄ እንደቀረበ አስረድተዋል፡፡ ለቀረቡት ጥያቄዎች መንግሥት በጎ ምላሽ መስጠቱን ገልጸው፣ ከገንዘብ ሚኒስቴርና ከገቢዎች ሚኒስቴር የአፈጻጸም መመርያ እየተጠበቀ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡ አቶ ፍትህ ሚኒስትሮቹ የሆቴልና የቱሪዝም ዘርፍ የገጠመውን ችግር እንደተረዱ ተናገረዋል፡፡ ‹‹ውጤታማ ውይይት አካሂደናል፤›› ብለዋል፡፡ የምክክር መድረኩ ከተካሄደ ከሁለት ቀናት በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የኮሮና ወረርሽኝ ያስከተለውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም የሚረዳ የ15 ቢሊዮን ብር ድጋፍ ይፋ አድርገዋል፡፡ ባንኮች ለአምራች፣ አበባና አገልግሎት ዘርፍ ብድር እንደሚለቁ ተገልጿል፡፡ ‹‹ከመንግሥት አፋጣኝ ምላሽ አግኝተናል፡፡ አሁን አፈጻጸሙን እየጠበቅን ነው፤›› ብለዋል አቶ ፍትህ፡፡ የኡዚ ቢዝነስና ሆስፒታሊቲ አማካሪ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ቁምነገር ተከተል፣ መንግሥት የወሰደውን ዕርምጃ አድንቀዋል፡፡ ይሁን እንጂ ሆቴሎቹ ሥራ ከፈቱ አንድ ወር እንደሆናቸው ገልጸው፣ ከፍተኛ ቀውስና ሠራተኛ ብተና ውስጥ ከመግባታቸው በፊት መንግሥት በአፋጣኝ ገንዘቡን ሊለቅ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡ የሚለቀቀው ገንዘብ ለታለመለት ዓላማ ብቻ መዋሉን ክትትል ሊደረግ እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ሆቴሎቹ አንድ ወይም ሁለት መኝታ ክፍል ቢያዝላቸው ነው፡፡ ፎቆችን እየዘጉ ለሠራተኞቻቸው ፈቃድ እየሰጡ ነው፡፡ በዚህ ወቅት እያተረፉ ባለመሆናቸው ባንኮች የብድር መክፈያ ጊዜ ቢያራዝሙላቸው፣ ወለድ ቢቀንሱላቸው፣ ገቢዎች ሚኒስቴር የግብር መክፈያ ጊዜ ቢያራዝምላቸው ሕይወታቸውን ሊያራዝሙ ይችላሉ፡፡ ይህን ማድረግ ለባንኮቹ ቀላል ባይሆንም ከሚፈጠረው ቀውስ አንፃር ሊደረግ ይገባል፤›› ሲሉ አሳስበዋል፡፡ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለንብረቶች ማኅበር ለአባላቱ መንግሥት ስላዘጋጀው ድጋፍ በደብዳቤ በመግለጽ፣ ባንኮቻቸውን የሥራ ማስኬጃ ብድር እንዲጠይቁ አሳስቧል፡፡ ባለሆቴሎቹ ባንኮቻቸውን ሲጠይቁ መንግሥት ስላዘጋጀው የ15 ቢሊዮን ብር ድጋፍ በሚዲያ ከመስማታቸው ውጪ የደረሳቸው ግልጽ መመርያ፣ ወይም የተለቀቀላቸው ገንዘብ እንደሌለ ገልጸውላቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ ከ400 በላይ ባለኮከብ ደረጃ ሆቴሎች የሚገኙ ሲሆን፣ የአዲስ አበባ ባለሆቴሎች ማኅበር 120 አባላት አሉት፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/18519
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
8e0e3223df385658e5b2eedebc8e0110
2ec87bb77e9643e1724cf2080d8c4b87
ከስምንት ዓመት በፊት ነበር። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ውስጥ፤ የጾታ እኩልነት ጥያቄ ያነገቡ ተማሪዎች 'የሎ ሙቭመንት' (ቢጫ ንቅናቄ) የተሰኘ ቡድን የመሰረቱት። ተማሪዎቹ ጾታን መሰረት ያደረገ አድልዎን ለመታገል በተለያየ መንገድ እንቅስቃሴ ማድረጋቸውንም ገፉበት።
ኢትዮጵያ፡ በፍቅረኞች ቀን የፍቅር ስጦታ ለሴት ተማሪዎች\nቢጫ ንቅናቄን የሚወክል አበባ • የሳዑዲ ሴቶች መሪ ጨበጡ • ሴቶች የተቆጣጠሩት የስፔን ካቢኔ ሩት ይትባረክ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲውን የሎ ሙቭመንት ወደ መቐለ ዩኒቨረስቲ የወሰደችው የተቋሙ ተማሪ ሳለች ነበር። ወጣቶች አበባ በመሸጥ ላይ ከየሎ ሙቭመንት ተግባሮች አንዱ የሆነውን የፍቅረኞች ቀን የአበባ ሽያጭ በማስተባበር ላይ ሳለች አነጋግረናታል። እንዳለፉት ዓመታት ሁሉ ዘንድሮም አበባ በመሸጥና ለሰዎች የአበባና የቸኮሌት ስጦታ በማድረስ ገንዘብ እያሰባሰቡ ነው። ገንዘቡ ችግረኛ ለሆኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሴት ተማሪዎች ተሰጥቶ የንጽህና መጠበቂያ ሞዴስና ሌሎችም አስፈላጊ ነገሮች ለመግዛት ይውላል። ለአካል ጉዳተኛ ሴት ተማሪዎች የገንዘብ ድጎማም ያደርጋሉ። በፍቀረኞች ቀን የፍቅር ስጦታ ለሴት ተማሪዎች የፍቅረኞች ቀን የሚከበርበት ወቅት አበባ በብዛት የሚመረትበት ነውና አበባ እንደልብ ይገኛል። ዘንድሮ አራት አበባ አምራች ፋብሪካዎች ወደ 15 ሺህ የሚጠጉ አበቦች እንደለገሷቸው ሩት ትናገራለች። "ፍቅር ደግነት ከሆነና ሰዎች በዚህ ቀን አበባ መግዛታቸው ካልቀረ ለምን ለጥሩ ነገር አይውልም? ስንል የጀመርነው ንቅናቄ ነው" ትላለች። ወቅቱ ተማሪዎች እረፍት የሚያደርጉበት በመሆኑም ብዙ በጎ ፍቃደኛ ተማሪዎች ለማግኘትም ያመቻል። • ታሪክ እየቀየሩ ያሉት ሴቶች • የሴቶች ብቻ መጓጓዣዎች ትንኮሳን ይቀንሳሉ? አንድ ሰው የየሎ ሙቭመንት አባላትን "ለእከሌ አበባ ስጡልኝ" ብሎ መላክ ይችላል። ሩት ባነጋገርናት የፍቅረኞች ቀን ብቻ ለአምስት ሰዎች አበባ ማድረሷን ነግራናለች። በሰዎች መኖሪያ ቤት፣ በመሥሪያ ቤትና ለወለደች ሴት። አበባዎቹ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን፣ በአሜሪካ ኤምባሲ እና እፎይ ሬስቶራንትን ጨምሮ በለያዩ አካባቢዎች ይሸጣሉ። አንዲት ተማሪን ለአንድ ዓመት ስፖንሰር የሚያደርግ ትልቅ የአበባ እስር 2,000 ብር፣ አንድ አበባ ደግሞ 30 ብር ይሸጣል። ወጣቶች አበባ በመሸጥ ላይ ከገንዘብ ልገሳ ባለፈ የዘንድሮው የአበባ ሽያጭ ያስገኘው ገቢ ገና ባይሰላም አምና 216 ሺህ ብር ተሰብስቦ 186 ሴት ተማሪዎች መረዳታቸውን ሩት ትናገራለች። የሎ ሙቭመንት ለፍቅረኞች ቀን አበባ ሸጦ ገንዘብ ከማሰባሰብ በተጨማሪ፤ የጷግሜ ንቅናቄን ጨምሮ በማኅበራዊ ሚዲያ ንቅናቄዎችና 'ቴብል ደይ' በተባለው ሳምንታዊ የውይይት መድረክም ይታወቃል። መድረኩ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች፣ አስተማሪዎች በጾታ እኩልነት ላይ ውይይት የሚያደርጉበት ነው። "በትንንሽና ቀጣይነት ባላቸው ድምጾች እናምናለን" የምትለው ሩት፤ ዘለቄታዊ ለውጥ የእንቅስቃሴዎቹ ድምር ውጤት መሆኑን ታስረዳች። ችግረኛ ሴት ተማሪዎች የንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ እንዲያገኙ ከማድረግ በተጨማሪ ስለ ወር አበባ ያለውን የተዛባ አመለካከት መቅረፍም ግባቸው ነው። ሩት እንደምትለው፤ "የወር አበባ እንደ ቆሻሻ መታየቱ እንዲቀር እንፈልጋለን። በአንድ ወቅት በሰራነው ስሌት አንዲት ሴት በወር አበባ ምክንያት በወር ሦስት ቀን ከትምህርት ቤት ከቀረች በአንድ የትምህርት ክፍለ ዘመን 18 ቀን ትቀራለች ማለት ነው። ይህም ብቃት እያላትም ከእኩዮቿ ጋር እኩል እንዳትፎካከር ያደርጋታል" የተዛባውን አመለካከት ለማቅናት መሰል እንቅስቃሴዎች አጋዥ ናቸው። አበባ ለመሸጥ ሲያዘጋጁ አበባ በአማካይ ከሚሸጥበት ገንዘብ ጨምረው ከየሎ ሙቭመንት አባላት አበባ የሚገዙ ሰዎች ቁጥር ከዓመት ወደ ዓመት እየጨመረ መምጣቱ፤ ሰዎች አላማቸውን ተረድተው እየደገፉ ስለመሆኑ ማሳያ እንደሆነ ታምናለች።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
3e779f29705f646b48d507cbcbb18cde
fd06f8e6f87fed6f0658e066c788558a
አሜሪካ የአል ሻባብን መስራች መግደሏን አስታወቀች
ጀነራል ስቴፈን ታውንሴንድ አል-ሻባብ ግን እስካሁን ድረስ በጉዳዩ ላይ ያለው ነገር የለም፡፡ የአሜሪካ ኃይል የአፍሪካ ዕዝ አዛዥ የሆኑት ጀነራል ስቴፈን ታውንሴንድ፤ በአል- ሸባብ ውስጥ ከፍተኛ ኃላፊነት የነበረው ዩሱፍን ጨካኝና እና ገዳይ ሲሉ ገልጸውታል፡፡ ግለሰቡ በሶማሊያ እንዲሁም ከሶማሊያ ውጭ ጥቃቶችን ይፈጽሙ ነበር ተብሏል፡፡ ፕሬዝዳነት ዶናልድ ትራምፕ ሥልጣን ላይ ከወጡ በኋላ አሜሪካ በሶማሊያ ላይ የምትፈጽመው ጥቃት በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል። በመሆኑም አሜሪካ በፈጸመቻቸው የአየር ጥቃቶች በርካታ ወሳኝ የሆኑ የሶማሊያ ታጣቂዎች ተገድለዋል። ይሁን እንጂ ሁልጊዜም አንድ ጅሃዲስት በተገደለ ቁጥር ሌላኛው ቦታውን ለመተካት ጊዜ አይወስድበትም። አል ሻባብ በሚንቀሳቀስባቸው አካባቢዎች ኢላማዎቹን የመምታትና ግዛቶችን የመቆጣጠር አቅሙ እስካሁንም እንዳለ ነው። ጀኔራል ቶውንሴንድ እንዳሉት በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት አሜሪካ ሶማሊያ ውስጥ የምትፈጽመውን ጥቃት ለማቆም ያሰበች ነው። ነገር ግን የአልቃዳ መሪዎች፣ አል ሸባብ እና እስላማዊ ታጣቂ ቡድን አይ ኤስ የሽብር አጀንዳቸውን ለመፈጸም ወረርሽኙን እንደመልካም አጋጣሚ እንደሚጠቀሙት ስላስታወቁ አሜሪካ ጥቃቷን መቀጠል እንዳለበት ወስናለች። በሌላ በኩል የመብት ተሟጋቾች አሜሪካ በምትፈጽማቸው ጥቃቶች በርካታ ንጹሃን ሰዎች ለመገደላቸው ማስረጃ እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡ አሜሪካ በምታደርሰው ጥቃት ንጹሃ ዜጎች መገደላቸውን በተመለከተ አልፎ አልፎም ቢሆን ትቀበላለች።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
67eb227b859d2c213903297277730dc3
3bfd1344b06f33a7dd1f76f60411f102
የኬጥያውያን ነገሥታት ዝርዝር
(ለቀደሙት ነገሥታት ካነሽን ይዩ።) ቱድሐሊያ (?) 1628-1605 ዓክልበ. ግድም ሕሽሚ-ሻሩማ 1605-1582 ዓክልበ. ግድም 1 ላባርና 1582-1559 ዓክልበ. ግድም 1 ሐቱሺሊ 1559-1536 ዓክልበ. ግድም 1 ሙርሲሊ 1536-1507 ዓክልበ. ግድም 1 ሐንቲሊ 1507-1491 ዓክልበ. ግድም 1 ዚዳንታ 1491 ዓክልበ. ግድም አሙና 1491-1488 ዓክልበ. ግድም 1 ሑዚያ 1488 ዓክልበ. ግድም ተለፒኑ 1488-1483 ዓክልበ. ግድም ታሑርዋይሊ 1483 ዓክልበ. ግድም አሉዋምና 1483-1478 ዓክልበ. ግድም 2 ሐንቲሊ 1478-1473 ዓክልበ. ግድም 2 ዚዳንታ 1473-1458 ዓክልበ. ግድም 2 ሑዚያ 1458-1438 ዓክልበ. ግድም 1 ሙዋታሊ 1438-`1433 ዓክልበ. ግድም 1 ቱድሐሊያ 1433-1408 ዓክልበ. ግድም 1 አርኑዋንዳ 1408-1378 ዓክልበ. ግድም 2 ቱድሐሊያ 1378-1361 ዓክልበ. ግድም 1 ሱፒሉሊዩማ 1361-1331 ዓክልበ. 2 አርኑዋንዳ 1331-1330 ዓክልበ. 2 ሙርሲሊ 1330-1303 ዓክልበ. 2 ሙዋታሊ 1303-1283 ዓክልበ. 3 ሙርሲሊ ወይም ኡርሂ-ተሹብ 1283-1276 ዓክልበ. 3 ሐቱሺሊ 1276-1249 ዓክልበ. 4 ቱድሐሊያ 1249-1217 ዓክልበ. 3 አርኑዋንዳ 1217-1215 ዓክልበ. 2 ሱፒሉሊዩማ 1215-1186 ዓክልበ. የነገሥታት ዝርዝሮች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
1ea4da246194dbc4a8b6931bd40a7fa9
7d3a9bedc2f94e3517acb58251b9ec09
ዓቃቤ ሕግ እነ እስክንድር ነጋ ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ እንዲደረግለት ጠየቀ
‹‹የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ከመጋረጃ ጀርባ በዝግ መመስከር የለባቸውም›› እነ እስክንድር ነጋ ከድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ የተፈጠረውን ሁከትና ግጭት ምክንያት በማድረግ ወገን በወገን ላይ እንዲነሳና የእርስ በርስ ጦርነት እንዲነሳ በማድረግ፣ የሽብር ወንጀል ለመፈጸም በማቀድና በመዘጋጀት ወንጀሎች ክስ የተመሠረተባቸው እነ አቶ እስክንድር ነጋ (አራት ሰዎች)፣ የዓቃቤ ሕግን ክስ በመቃወም ያቀረቡትን መቃወሚያ ፍርድ ቤት ውድቅ እንዲያደርግለት ዓቃቤ ሕግ በምላሹ ፍርድ ቤትን ጠየቀ፡፡ ዓቃቤ ሕግ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 240(1)ን በመጥቀስ ባቀረበው ክስ ላይ ተከሳሾቹ 14 የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እንዲሞቱ ስለማድረጋቸው ባቀረበው ክስ ላይ፣ ተከሳሾቹ ሰዎቹን የገደሉበት ምክንያት፣ ሰዓት፣ ቦታ፣ ማን እንደገደላቸውና የእነሱ አስተዋጽኦ ምን እንደሆነ እንዲገለጽላቸው፣ መቃወሚያቸውን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የሕገ መንግሥት ጉዳዮችና የሽብርተኝነት አንደኛ ወንጀል ችሎት አቅርበው ነበር፡፡ ዓቃቤ ሕግ በሰጠው ምላሽ እንደገለጸው፣ ተከሳሾች ያቀረቡት መቃወሚያ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 240(1) ጽንሰ ሐሳብን በተረዳ መንገድ አይደለም፡፡ አንቀጹ ሦስት ዓይነት የወንጀል ተሳትፎዎችን ለይቶ ያስቀምጣል፡፡ የቀረበው ክስ ወንጀሉን በማደራጀትና በመምራት፣ አንዱ ወገን በሌላኛው ወገን ላይ እንዲነሳሳ በማድረግ፣ ባነሳሱት ዓመፅ 14 ሰዎች እንዲገደሉ ስለማድረጋቸው እንጂ፣ በክሱም ላይ ተከሳሾች በቀጥታ ገድለዋል የሚል እንዳልሆነ በምላሹ አስረድቷል፡፡ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ 240(4) ድንጋጌ መሠረት ክስ ባላቀረበበት ሁኔታ ክሱን የተቃወሙበት ሒደት ከሕጉ ዓላማና መንፈስ ውጪ መሆኑን በመጥቀስ ውድቅ እንዲደረግለት ጠይቋል፡፡ እነ አቶ እስክንድር ሌላው ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ፣ ዓቃቤ ሕግ በመሠረተባቸው ክስ ላይ ፌስቡክና ማኅበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም ስም ስለማጥፋታቸው መሆኑን በመጠቆም፣ ስማቸውንና አካውንታቸውን ጠቅሶ እንዲያቀርብ ነበር፡፡ ዓቃቤ ሕግ በሰጠው ምላሽ እንደገለጸው፣ ተከሳሾቹ ለአባሎቻቸውና ለደጋፊዎቻቸው ድርጊቱን እንዲፈጽሙ (ስም የማጥፋት) አደረጉ እንጂ፣ ራሳቸው ሐሰተኛ የፌስቡክ አካውንት ተጠቅመው፣ ስም የማጥፋትና ጥላቻን የማስረፅ ሥራ ሠርተዋል የሚል ክስ አለማቅረቡን ገልጾ፣ ጥያቄው ውድቅ እንዲደረግለት ጠይቋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ በክሱ ላይ ተከሳሾች ስልጤ ሠፈር በመሄድ፣ አንዱ ብሔር በሌላኛው ብሔር ላይ እንዲነሳ ሲቀሰቅሱ እንደነበር በክሱ ላይ ከመጥቀስ ባለፈ፣ የትኛው ብሔር ከየትኛው ብሔር ላይ እንዲነሳ እንዳደረጉ አለመግጹን ጠቁመው፣ ግልጽ አድርጎ እንዲያቀርብ ላቀረቡትም መቃወሚያም ዓቃቤ ሕግ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ ዓቃቤ ሕግ በምላሹ እንደገለጸው፣ ተከሳሾች ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ (ስልጤ ሠፈር) ሄደው በሕገወጥ ግንባታ ምክንያት ቤታቸው የፈረሰባቸው ግለሰቦችን፣ ‹‹እንዲፈርስ ያደረገባችሁ ታከለ ኡማ ነው፡፡ እናንተን አስነስቶ ከሶማሌ የተፈናቀሉ ኦሮሚያዎችን ለማስፈር ነው፤›› በማለት ሌሎች ብሔሮች የኦሮሞ ብሔር ተወላጆች ላይ እንዲነሱ ማድረጋቸው ግልጽ በመሆኑ፣ ያቀረቡት መቃወሚያ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ጠቁሞ ውድቅ እንዲደረግለት ጠይቋል፡፡ አቶ እስክንድር፣ አቶ ስንታየሁ ቸኮልና ወ/ሮ ቀለብ ሥዩም ሰኔ 23 ቀን 2012 ዓ.ም. በተለያዩ ክፍላተ ከተማ ያሉ አባላትን ጠርተው ተልዕኮ እንደሰጡ ዓቃቤ ሕግ በክሱ ቢገልጽም፣ ቦታው የት እንደሆነ እንዳልገለጸ በመጠቆም ላቀረቡት ተቃውሞም፣ ዓቃቤ ሕግ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ በምላሹ እንዳብራራውም፣ ተከሳሾቹ ተልዕኮውን የሰጡት በባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ጽሕፈት ቤት መሆኑንና አራተኛ ተከሳሽ አስካለ ደምሌ ከተልዕኮ ተቀባዮቹ አንዷ መሆኗን አስረድቷል፡፡ አስካለ ደምሌ ተልዕኮ የሰጠቻቸው ወጣቶች ዱላ፣ ገጀራና ፌሮ ይዘው የወጡበት ቦታ ስላለመገለጹ ተከሳሾች በመቃወሚያቸው መግለጻቸውን በሚመለከትም፣ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አጠና ተራ፣ የጦር ኃይሎች ታክሲ መያዣ አካባቢ በሚገኝ ካፌ ውስጥ መሆኑን ጠቁሟል፡፡ በወቅቱ ረብሻ የተነሳውም ጦር ኃይሎች መንገድ ልኳንዳና አጠና ተራ መሆኑን ገልጾ፣ ዝርዝር ማብራሪያው በምስክሮች የሚብራራ መሆኑንም ዓቃቤ ሕግ ገልጾ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ተከሳሾቹ የሽብር ወንጀል ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1176/2012 አንቀጽ 6(2) ድንጋጌን በመተላለፍ፣ የቀድሞውን አዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር)፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትንና ግለሰቦችን ለማስገደል አሸባሪ ቡድን በማሠልጠን፣ ከአዲስ አበባ እስከ አማራ ክልል የሽብር ወንጀል ለመፈጸም ሲሰናዱ እንደነበር ገልጾ ዓቃቤ ሕግ ባቀረበባቸው ክስ ላይም መቃወሚያ አቅርበው ነበር፡፡ ቤተ ክርስቲያንና መስጊድ በማቃጠል፣ የሰው ሕይወት በማጥፋት፣ ንብረት በማውደምና አገርን በማሸበር መንግሥትን አስገድደው በመጣል የፖለቲካ ዓላማቸውን ለማስፈጸም ሲንቀሳቀሱ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ ያቀረበባቸው ክስና የእርስ በርስ ጦርነት ለማስነሳት የሚለው ክስ ‹‹ተመሳሳይ ወንጀሎች›› ስለሆኑ ተጠቃሎ እንዲቀርብላቸው መቃወሚያ አቅርበው ነበር፡፡ ዓቃቤ ሕግ በሰጠው ምላሽ ክሱ ይቀላቀል ቢባል እንኳን በአቶ እስክንድር ተመልምለው ሥልጠና የወሰዱትና ሽብር ለመፈጸም ተሰናድተው የነበሩት አሸናፊ አወቀ (ስድስተኛ ተከሳሽ) እና ፍትዊ ገብረ መድኅን (ሰባተኛ ተከሳሽ) ባልተሳተፉበት ሁኔታ እነ አቶ እስክንድር በተከሰሱበት የወንጀል ሕግ አንቀጽ 240 (1) ተጠቅሶ እያለ ተመሳሳይ ነው መባሉ ተቀባይነት የለውም ብሏል፡፡ እነ አቶ እስክንድር በተከሰሱበትና የ14 ሰዎች ሕይወት ባለፈበት የወንጀል ድርጊት ተጠያቂ ይሁኑ ማለት ተገቢ አለመሆኑን ገልጿል፡፡ ሰዎች ባልፈጸሙት ወንጀል ኃላፊ የሚያደርግ ትልቁን የወንጀል መርህ የሚጥስ፣ ከሕግ፣ ከሕግ ፍልስፍናና ጽንሰ ሐሳብ ጋር የሚቃረን መሆኑን በመግለጽ መቃወሚያው ውድቅ እንዲደረግለት ፍርድ ቤቱን ጠይቋል፡፡በሌላ በኩል ዓቃቤ ሕግ በእነ እስክንድር ነጋ ላይ የቆጠራቸው 21 ምስክሮች፣ በምስክሮች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 699/2003 አንቀጽ 6(1ለ) ድንጋጌ መሠረት፣ 16 ምስክሮች ምስክርነታቸውን በዝግ ችሎትና አምስቱ ደግሞ ከመጋረጃ ጀርባ ሆነው እንዲመሰክሩ ያቀረበውን ጥያቄ ተከሳሾቹ ተቃውመዋል፡፡ ተከሳሾቹ በጽሑፍ ለፍርድ ቤቱ ባቀረቡት መቃወሚያ እንደገለጹት፣ በኢትዮጵያ ሕግም ሆነ በተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችና ኮንቬንሽኖች፣ ብሔር ከብሔርና ሃይማኖትን መሠረት ያደረገ የእርስ በርስ ግጭት ወይም በዘር ማጥፋት ወይም በሰው ዘር ላይ የተፈጸመ ወንጀል (Crime Against Humanity) በሚባሉት የሕግ ማዕቀፎች ሥር የሚታዩ መሆናቸው ይታወቃል፡፡ እንደነዚህ ዓይነት ክሶችን በመመልከት ደግሞ ተሞክሮን በተግባር ከቀሰሙት አገሮች መካከል የምትመደብ መሆኗ ይታወቃል፡፡ የቀይ ሽብር ወንጀሎች በፈጸሙ የደርግ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ላይ የተቆጠሩ ምስክሮች በግልጽ ችሎት መስክረው፣ ማንነታቸውና ምሥላቸው በመገናኛ ብዙኃን እንዲተላለፍ መደረጉን አስታውሰዋል፡፡ በምስከሮቹ ላይ ምንም ዓይነት ጥቃትም ሆነ ጉዳት እንዳልደረሰባቸውና ተከሳሾቹም ቅጣታቸውን ጨርሰው ሲፈቱ ከምስክሮቹ ጋር በሰላም እየኖሩ ከመሆኑ አንፃር፣ በምስክሮች ላይ የበቀል ዕርምጃ የመውሰድ ባህል አለመኖሩን የሚያሳይ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ ከዚህ እውነታ መረዳት የሚቻለው እነሱ በተከሰሱበት የሚቀርቡ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች፣ ከመጋረጃ ጀርባና በዝግ ችሎት እንዲሰሙ የቀረበው የዓቃቤ ሕግ ጥያቄ በቅንነት የቀረበ ነው ቢባል እንኳን፣ በላቲን አሜሪካ በአደንዛዥ ዕፅ ክሶች ዙሪያ ያሉ ተሞክሮዎችን መሠረት ያደረገ መሆኑን እንደሚያሳይ አቶ እስክንድር ተናግሯል፡፡ይኼ ደግሞ ከዓውዱ ውጪ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም ብሔርንና ሃይማኖትን መሠረት አድርገው በጀርመንና በሩዋንዳ የዘር ማጥፋት ወንጀሎችን በፈጸሙ ተከሳሾች ላይ የቀረቡ ክሶች ሙሉ ለሙሉ በግልጽ ችሎት የተካሄዱ መሆናቸውን ዓለም እንደሚያውቀውም በምሳሌነት ጠቅሰው፣ ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል፡፡ በጀርመንም ሆነ በሩዋንዳ በምስክሮች ላይ ከፍተኛ የሆነ ተፅዕኖና የደኅንነት ችግር የነበረ ቢሆንም፣ የተመሠረተው ክስ ፋይዳ የሚኖረው፣ በአንድ በኩል በጥፋተኞች ላይ አስተማሪ ቅጣት ለመበየንና ተጠያቂነትን ለማስፈን ነበር፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በሕዝብ ተቀባይነት አግኝቶ ተመሳሳይ ወንጀል እንዳይፈጸም ማስጠንቀቂያ እንዲሆን አስፈላጊነቱ ታምኖበት፣ የሙግቱ ሒደት ሙሉ በሙሉ በግልጽ ችሎት እንዲታይ መደረጉን አስታውሰዋል፡፡ ይኼ የሆነውም ከየትኛውም ወገን ጥርጣሬና የሴራ መላ ምት እንዳይኖር ማድረግ አማራጭ የሌለው ዕርምጃ ሆኖ በመገኘቱ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ነገር ግን እነሱን የከሰሳቸው ዓቃቤ ሕግ የመረጠው ከዚህ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ በተቃራኒ መጓዝን መሆኑንም ጠቁሟል፡፡ ይኼ ደግሞ ብዙ ጥያቄ ያለበትን የኢትዮጵያን የፍትሕ ሥርዓት ይበልጥ የሚጎዳና ጥርጣሬ ላይ የሚጥል መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ ሁኔታዎች አስገዳጅ ስለሆኑበት እንጂ፣ ሁሉም ነገር ሥውር ሆኖበት እንዳልሆነም አክለዋል፡፡ በቅድመ ምርመራ ወቅት ምስክሮች በዝግና ከመጋረጃ ጀርባ የተሰሙ ቢሆንም፣ አሁን ባቀረበባቸው ክስ ላይ የሚሰሙት ምስክሮች በግልጽ ችሎት እንደሚሰሙ ዓቃቤ ሕግ ክሱን ሲከፍት መናገሩን አስታውሰው፣ ቃሉን አጥፎ በዝግ ችሎትና በመጋረጃ ጀርባ እንዲታዩለት ጥያቄ ያነሳው፣ በቅድመ ምርመራ ወቅት በዝግ ችሎት ባቀረባቸው ምስክሮች ብቃት ላይ ካለው ሥጋት አኳያ መሆኑን እንደተረዱም ተናግረዋል፡፡ በወቅቱ ተከሳሾቹ ለቅድመ ምርመራ ተከሳሾች መስቀለኛ ጥያቄ ባያቀርቡም፣ ፍርድ ቤቱ በራሱ ተነሳሽነት ባቀረበላቸው የማጣሪያ ጥያቄ ላይ መመለስ አቅቷቸውና ተቸግረው ዓቃቤ ሕግም ከፍተኛ ሥጋት ውስጥ ገብቶ እንደነበር ተናግረዋል፡፡ በቀረበባቸው ክስ ላይ ፍትሕን ባማከለ መንገድ እንዲሄድና ውጤቱም በሕዝብና በታሪክ ተቀባይነት እንዲኖረው ለማስቻል፣ በአዋጅ ቁጥር 699/2003 ድንጋጌ መሠረት ለምስክሮች ጥበቃ የመስጠት ሥልጣን የተሰጠው ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ቢሆንም፣ በፍትሕ አሰጣጡ ላይ ተፅዕኖ አሳድረዋል ብሎ ሲያምን፣ ፍርድ ቤቱ የማስተካከያ ዕርምጃ እንዳይወስድ አለመከልከሉን ገልጸዋል፡፡ በመሆኑም የቀረበባቸው ክስ ብሔርና ሃይማኖትን መሠረት አድርገው ከተፈጸሙ ጥቃቶች ጋር በቀጥታ የተያያዘ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት፣ የክርክሩ ሒደት ሙሉ በሙሉ በግልጽ ችሎት እንዲደረግና ለዓቃቤ ሕግም ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው ጠይቀዋል፡፡ የመገናኛ ብዙኃንም ያለ ምንም ተፅዕኖ በነፃነት እንዲዘግቡ የተጣለባቸው ገደብ እንዲነሳም ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ አሸናፊ አወቀና ፍትዊ ገብረ መድኅን የተባሉ ተከሳሾችን ፖሊስ ይዞ እንዲያቀርብ የታዘዘውን ለምን እንዳልፈጸመ የፌዴራል ፖሊስ ምርመራ ክፍል ኃላፊ ቀርበው እንዲያስረዱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ጌትነት በቀለ የተባለው ተከሳሽ የክስ መቃወሚያውን ጥቅምት 16 ቀን 2013 ዓ.ም. በጽሑፍ እንዲያቀርብና ዓቃቤ ሕግ ምላሹን ለጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም. እንዲያቀርብ በመንገር፣ ዓቃቤ ሕግ ምስክሮቹን በዝግና ከመጋረጃ ጀርባ እንዲያሰማ ባቀረበው መግለጫ ላይ ብይን ለመስጠት ለኅዳር 29 ቀን 2013 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡   
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/20252
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ad74e1af008103811075b83aaed8d4fe
3802a52076e37429e3f3604c49dc2c6b
በኢትዮጵያ የሚገኝው የናሚቢያ ዲፕሎማት ባለቤት ኹለት ልጆቿን ገደለች
በኢትዮጵያ የናሚቢያ ኤምባሲ ውስጥ የዲፕሎማት  ሚስት ፤ ኹለት ልጆቿን መግደሏልን  የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቀ፡፡የናሚቢያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ የሚገኙት የዲፕሎማት ልጆች ላይ ግድያ መፈጸሙን ለአገራቸው ሚዲያ ለሆነው ናሚቢያን ጋዜጣ ተናግረዋል፡፡የዲፕሎማቱ የሕግ ሚስታቸው በገዛ ልጆቿ ላይ ግድያ መፈጸሟን ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ ኹለት ልጆቿ በደረሰባቸው ጥቃት ወዲያውኑ ሕይወታቸው ሲያልፍ፤ ሦስተኛው ልጅ ደግሞ በደረሰበት ከፍተኛ ጉዳት ሆስፒታል እንደሚገኝ  ቢቢሲ አፍሪካ ያወጣውን መረጃ ዋቢ በማድረግ ኢትዮኤፍኤም ዘግቧል፡፡የናሚቢያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አክለው እንደተናገሩትም በግለሰቧ ላይ ምርመራ እየተደረገ እንደሚገኝ ገለጸው እስካሁን ድረስ ለእስር አለመዳረጓን ተናግረዋል፡፡ለዲፕሎማቱ ቤተሰቦች ከዚህ በኃላ አስፈላጊውን ጥበቃ እንዲደረግላቸውም ሚኒስትሩ ትዛዝ አስተላልፈዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://addismaleda.com/archives/15040
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
08bf4e2ef7ef83d4c40d52e7d8dd4bfe
d4496b917ad65b9b2e8bca213083ea41
ከእስራኤል የክትባት መርሃ ግብር የተገኙ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት የፋይዘር ክትባት የኮሮናቫይረስ ምልክቶችን 94 በመቶ የመከላከል አቅም አለው።
ኮሮናቫይረስ: እስራኤል የፋይዘር ክትባት ውጤታማ ሆኖ ማግኘቷን ገለፀች\nይህም ክትባቱ በክሊኒክ ውስጥ በተደረጉለት ሙከራዎች ወቅት የነበረውን ያህል ከፍተኛ ቁጥር ባለው ህዝብ ውስጥም ውጤታማ መሆኑን ያሳያል፡፡ በሁሉም የዕድሜ ክልል ውስጥ ለሚገኙ ሰዎች ከፍተኛ ውጤታማነት እያስገኘ መሆኑን የማህበረሰብ ጤና ሐኪሙ ፕሮፌሰር ሀጋይ ሌቪን ተናግረዋል። "በጣም ተጋላጭ ለሆኑት ቡድኖች ከፍተኛ የክትባት ሽፋን መስጠት ወሳኝ" ነበር ብለዋል፡፡ የእስራኤል ትልቁ የጤና ፈንድ ክላሊት በተመሳሰይ ዕድሜ እና የጤና ሁኔታ በሚገኙ 600,000 ክትባት በወሰዱ ሰዎች ላይ መልካም የሚባል ውጤት መገኘቱን፣ ክትባት ካልወሰዱ ሰዎች አንጻር እንደታየባቸው አመልክቷል፡፡ ክትባቱን በወሰዱት ዘንድ 94% ያነሰ ኢንፌክሽኖችን አግኝቷል፡፡ በተጨማሪም ክትባቱ ሁሉንም ማለት በሚቻል ሁኔታ ከባድ ህመሞችን ተከላክሏል፡፡ ውጤቱ ከ70 ዎቹ በላይ የሆኑትን ጨምሮ በሁሉም የዕድሜ ቡድኖች ውስጥ ተመሳሳይ ነበር፡፡ ይህ "እንደ እንግሊዝ ላሉት ሌሎች ሀገሮች" ስለ ክትባቱ ጠቃሚ መልዕክት ከማስተላለፉም በተጨማሪ፣ በቫይረሱ በጣም ሊታመሙ የሚችሉትን የህብረተሰብ ክፍሎች "በከፍተኛ" ሁኔታ ክትባቱን እንዲያገኙ ያግዛል ብለዋል ፕሮፌሰር ሌቪን፡፡ ፕሮፌሰሩ አክለውም የእንቅስቃሴ ገደቦችን ከማላላት በፊት ምን ያህል ቁጥር መከተብ እንደሚያስፈልግ መናገር አልችልም ብለዋል፡፡ "በመተላለፍ ላይ ያለው ተጽዕኖ ምን እንደሆነ እስካሁን አናውቅም" ብለዋል፡፡ ሆኖም ቢያንስ "ክትባቱ ግለሰብን ለመጠበቅ ጠቃሚ ነው" ሲሉም አክለዋል፡፡ የእስራኤል ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር መረጃን በመተንተን ላይ የሚገኙት ፕሮፌሰር ኤራን ሴጋል በበኩላቸው ክትባቱ በኮቪድ -19 ጉዳዮች ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ ለመረዳት ሃገሪቱ ዕድሜያቸው ከ60ዎቹ በላይ ከሆኑት መካከል 80 በመቶውን መከተብ እንዳለባት ጠቁመዋል፡፡ እስራኤል የክትባት መርሃግብሩ የሚያስከትለውን ተጽዕኖ ለመመልከት በዓለም ላይ የመጀመሪያዋ ሀገር ብትሆንም፣ ወደዚህ ደረጃ ለመድረስ ከፍተኛ የሆነ ህዝብን ማዳረስ እና በርካታ ሳምንታትን ሊፈጅባት ይችላል፡፡ በመጀመሪያ ክትባት በተወሰዱ እና ዕድሜያቸው ከ60ዎቹ በላይ በሆናቸው እና ከዚያ ቀደም ነዋሪዎቻቸውን ባስከተቡ ከተሞች ውስጥ የቫይረሱ ስርጭት ሲቀንስ ታይቷል። ይህም ቀደም ባሉት የእንቅስቃሴ ገደቦች ወቅት ያልታየ ነው ተብሏል፡፡ ይህም ከእገዳው ይልቅ ክትባቱ ለቁጥሩ መቀነስ ትልቅ ሚና እንዳለው ጠንካራ ማስረጃ ይሰጣል፡፡ ፕሮፌሰር ሴጋል እንደሚያስጠነቀቁት ከሆነ ቁጥሩ ከሚጠበቀው በላይ በዝግታ የቀነሰ ሲሆን ምናልባትም በእስራኤል ውስጥ ዋነኛው የቫይረሱ ዝርያ በሆነው እና በብሪታንያ በተገኘው የኮሮናቫይረስ ዝርያ ምክንያት ሊሆን ይችላል፡፡ "በጣም ፈጣን" በሆነው በእስራኤል የክትባት መርሃ ግብር እንኳን በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሊከላከሉት የማይችሉ ሲሆን በበሽታው ከተያዙም በጠና ሊታመሙ እንደሚችሉ አስጠንቅቀዋል፡፡ "አሁንም ቢሆን ከእንቅስቃሴ እገዳው ለመውጣት በጥንቃቄ መውጣት አለብን" ወይም ብዙ ቁጥር ያላቸው ሰዎች ሆስፒታል መተኛት ሊገደዱ ይችላሉ ይላሉ፡ እስራኤል ከፍተኛ የሆነ የኢንፌክሽን ማዕበል እያጋጠማት እና በጥብቅ እገዳዎች ውስጥ ብትቆይም ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በላይ የሆኑ ሁሉ የመከተብ መብት ስላላቸው ትምህርት ቤቶች የመከፈት ተስፋ አላቸው ተብሏል፡፡ በፍልስጤም ግዛቶች ክትባቱን ማን መስጠት አለበት በሚለው ጥያቄ ሃገሪቱ ትችት ደርሶባታል፡፡ ለጤና ሠራተኞች እንዲደርስ እስራኤል በዌስት ባንክ እና በጋዛ ላሉት ፍልስጤሞች የተወሰነ መጠን ያለው ክትባት ማሳለፍ የጀመረችው ገና አሁን ነው፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ከነዋሪዎቿ ለሩብ ያህሉ ሁለቱንም ዙር ክትባት ሰጥታለች፡፡
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
f93999d9fe9b522b9279dff542a3c202
a6612d8631b6467319cd537f61613069
ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ታሳድጋለች
ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ስትራቴጂያዊ አጋርነት እንደምታሳድግ ፕሬዚዳንት ዢ ጃንፒንግ አስታወቁ።ፕሬዚዳንቱ በ"ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ" መድረክ ለመሳተፍ ቤጂንግ ከሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ጋር ባደረጉት ውይይት አገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ስትራቴጂያዊ አጋርነት እንደምታሳድግ አረጋግጠዋል።ከምስራቅ አፍሪካ አገሮች ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር እየሰራች ያለችው ቻይና ኢትዮጵያን ወደ አፍሪካ መግቢያ በር አድርጋ ታስባለች።አገሪቷ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ስትራቴጂ አጋርነት ለማሳደግ የፈለገችበት ምክንያት የአፍሪካ መግቢያ በር አድርጋ ስለምታያት መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለማርያም ገልጸዋል።በተጨማሪም ኢትዮጵያ በቀጣናው ሠላምና ደህንነትን በማረጋገጥ እየተጫወተች ያለው ሚናም ሌላው ምክንያት መሆኑን ጠቅሰዋል።ቻይና ግንኙነቷን ይበልጥ ለማሳደግ መፈለጓ የሁለትዮሽ አጋርነቱ ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን እንደሚያመላክት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።የአገራቱ ግንኙነት በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ቢሆንም በጋራ መስራት የሚያስችላቸው ትክክለኛ አቅጣጫ መያዛቸውን እንደሚያረጋግጥ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም የተናገሩት።እንደ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ገለጻ  ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር የስትራቴጂ አጋርነት ደረጃ የደረሰች የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት አገር ናት።ኢትዮጵያ በቻይና ለሚተገበሩ በርካታ ፕሮጀክቶች መናኸሪያ በመሆን እንደምታገለግል የተመለከተ ሲሆን፤ በተለይም የቻይናን ማኑፋክቸሪዎች ወደ አፍሪካ ለማስገባት እንደ ዋናኛ መነሻ ትሆናለች።ምስራቅና ምዕራብ አፍሪካን የሚያገናኘውና ከኢትዮጵያ ጅቡቲ መስመር ጋር የሚተሳሰረው የጂቡቱ ዳካር የባቡር መስመር ለዚህ ተጠቃሽ ነው።ኢትዮጵያ መላውን አፍሪካ ማገናኘት የሚያስችል የብሮድባንድ ፋይበር ኦፕቲክስ ማዕከል እንደምትሆንም ነው የተመለከተው።ቻይና አዲስ አበባን የአቬየሽን ማዕከል ለማድረግ የወሰነችውም የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገሪቷን ከአፍሪካ አገሮች ጋር በማገናኘት ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ በመሆኑ ነው።ቻይና ከአፍሪካ ጋር የምታደርገው ግንኙነት ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው በኢትዮጵያ አየር መንገድ ነው።በሌላ በኩል በፕሬዚዳንት ጂንፒንግና በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ውይይት ቻይና ያዘጋጀችው የ“ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ” መድረክ ኢኮኖሚያዊ ትስስርና ብልጽግናን ለማምጣት ያለመ ስለመሆኑ ተነስቷል።ይህን ግዙፍ እቅድ ተፈጻሚ ለማድረግ ከአፍሪካ ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ታንዛኒያ የተመረጡ ሲሆን ከ29 አገሮች የተውጣጡ መሪዎች በእቅዱ ላይ እንደሚወያዩ ይጠበቃል።የተለጠጠው እቅድ ቻይና በእስያና በአፍሪካ አገሮች ከፍተኛ መሰረተ ልማቶችን በመገንባትና በማስፋፋት ንግድን ለማሳደግና የኢኮኖሚ እድገትን ለማነቃቃት ያዘጋጀችው ነው- (ኢዜአ) ። 
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/29112/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
208cd14c1484d503982298419108f82f
818e72ffad2156b12784850b883eaa68
አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ለሚያስፈልጋቸው 16.5 ሚሊዮን ዜጎች ከ1.6 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደሚያስፈልገው መንግሥት ይፋ አደረገ
ለኮሮና ተፅዕኖ ከግማሽ ቢሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልጋል ብሏልበአሁኑ ወቅት በአትዮጵያ አስቸኳይ የዕለት ደራሽ የምግብ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች ቁጥር ከዚህ ቀደም ከነበረው ተከልሶ 16.5 ሚሊዮን መድረሱን መንግሥት አስታውቆ፣ ዕርዳታ ለማቅረብ 1.65 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ ይፋ አደረገ፡፡ መንግሥት ከሰብዓዊ ድጋፍ ሰጪ አጋሮቹ ጋር በመተባበር ማክሰኞ ሰኔ 2 ቀን 2012 ዓ.ም. ይፋ ያደረገው መረጃ እንዳመለከተው እስካሁን በምግብ እጥረት፣ በመፈናቀል፣ በበሽታ ክስተትና በበረሃ አንበጣ ሥጋት እስካሁን ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ተብለው ከሚታሰቡት ዜጎች በተጨማሪ፣ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ወደ አሥር ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎች ተጨማሪ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል፡፡ የኮሮና ወረርሽኝ ለፈጠረው ተፅዕኖ ብቻ ከ506 ሚሊዮን ዶላር ያላነሰ እንደሚያስፈልግ መንግሥት አስታውቋል፡፡ በወረርሽኙ ምክንያት በኢትዮጵያ አስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍ የሚሹ ዜጎች ቁጥር ማሻቀቡን፣ የተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ያወጣው መግለጫ ያስረዳል፡፡ ተሻሽሎ በወጣው የሰብዓዊ ድጋፍ በኮሮና ምክንያት ማሻቀቡን ያመላከቱት የብሔራዊ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ፣ ከመጋቢት ወር ጀምሮ ኢትዮጵያ ከኮሮና ቫይረስ ጋር ትግል ውስጥ መግባቷን አስረድተዋል፡፡ የኮሮና ወረርሽኝን የመከላከል፣ የሚያስከትላቸውን ጉዳቶች የመቀነስና ዝግጁነት ሥራዎች እየተካሄዱ እንደሚገኙም አስታውቀዋል፡፡ በኢትዮጵያ የተመድ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ካተሪን ሶዚ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ በኮሮና ምክንያት ደካማ የጤና ተቋማት ያሏቸው አገሮች ከባድ ጫና ውስጥ መውደቃቸውንና ከአቅማቸው በላይ መወጠራቸውን ተናግረዋል፡፡ በኢትዮጵያም የኮሮና ወረርሽኝ ባደረሰው ጫና ምክንያት ከዚህ ቀደም ውጤታማ የመከላከል ሥራ የተከናወነባቸውና እየቀነሱ የነበሩ በሽታዎች፣ ዳግመኛ እንዲያንሰራሩ ጫና በመፍጠር ላይ እንደሚገኝ አሳስበዋል፡፡ ይህ ሁኔታ እየተባባሰ ከመምጣቱ በፊት ለኢትዮጵያ አስቸኳይ ድጋፍ እንዲያደርግ ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ጠይቀዋል፡፡ እንደ ቢጫ ወባና ኩፍኝ ያሉት በሽታዎች በኢትዮጵያ ከማንሰራራታቸውም በተጨማሪ፣ በርካቶች ለሥራ አጥነት በመጋለጥ ለምግብ ዕጦት እንደሚዳረጉ በማሳሰብ አስቸኳይ ድጋፍ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋል፡፡ ሰብዓዊ ድጋፍ አድራጊዎች እስካሁን 150 ሚሊዮን ዶላር ያህል ለማዋጣት ቃል መግባታቸውንና ተጨማሪ ገንዘብ ለማዋጣት እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ የተመድ ተወካይዋ አስታውሰዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት መንግሥት እስከ 20 ሺሕ የኮሮና ታማሚዎችን ለማስተናገድ የሚችል አቅም መፍጠሩን፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኞ ሰኔ 1 ቀን 2012 ዓ.ም. መግለጻቸው ይታወቃል፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ የምግብ ማከማቻዎችን (ባንኮችን) በማደራጀት የምግብ እጥረት ላጋጠማቸው ዜጎች ድጋፍ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡ በጠቅላላው ከ30 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የምግብ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ከዚህ ቀደም በመንግሥት ይፋ መደረጉ ይታወሳል፡፡ ለዚህ የሚውል አራት ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ተጠይቆ አብዛኛው መገኘቱን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡ የብሔራዊ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ደበበ ዘውዴ በበኩላቸው፣ እስከ መጪው ታኅሳስ 2013 ዓ.ም. ድረስ የሚቆይ አስቸኳይ የዕለት ደራሽ የምግብ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው የድርቅ ተጎጂዎች ቁጥር ከሰባት ሚሊዮን በላይ እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/19074
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7236dcfb331feb0c6bdfa13ee0873229
7f653937e1c4064aaddcef6bf6981af9
ኖርዌይ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለጸ
ኖርዌይ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥልየኖርዌይ ዓለም አቀፍ ትብብር ልማት ሚኒስትር ዳግ ኢንጌ ኡልስቲን ገለጹ፡፡ የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ የኖርዌይ ዓለም አቀፍ ትብብር ልማት ሚኒስትር ዳግ ኢንጌ ኡልስቲን ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፡፡በውይይታቸው ወቅት ኖርዌይ ለኢትዮጵያ እያደረገች ያለውን ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ዶክተር ወርቅነህ አድንቀዋል፡፡የኢትዮጵያና የኖርዌይ ግንኙነት በሁለቱ አገሮች የጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውሰው ትብብሩ ተጠናክሮ አንደሚቀጥልም እምነታቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡ኢትየጵያ እያካሄደች ያለውን ሁሉን አቀፍ ለውጥ በተመለከተም ገለጻ አድርገዋል፡፡በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን፣ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከሚዲያ አካላት እና ከታጠቁ ሃይሎች ጋር በአገር ልማት ዙሪያ የጋራ መግባባት የተደረሰበት መሆኑንም በገለጻቸው ተናግረዋል፡፡በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ሰላምና መረጋገት እንዲሰፍን ኢትዮጵያ እያበረከተች ያለውን አስተዋጽኦ በተመለከተም አብራርተዋል።የኖርዌይ ዓለም አቀፍ ትብብር ልማት ሚኒስትር ዳግ ኢንጌ ኡልስቲን በበኩላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በኢትዮጵያ ያመጡት ለውጥ በታሪክ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው መሆኑን ገልጸዋል።ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ በሁሉም ዘርፍ እያደረገች ያለውን ለውጥ አድንቀው፣ ኖርዌይ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ ትቀጥላለች ብለዋል።ኖርዌይ በኢትዮጵያ የሚካሄዱ የትምህርት፣ የአካባቢ ጥበቃ፣ የዘላቂ ልማት እንዲሁም የሰላምና ፀጥታ ዘርፎች ላይ ድጋፍ በማድረግ ላይ ትገኛለች።ኢትዮጵያና ኖርዌይ ከ1939 ዓ.ም ጀምሮ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በመመስረት በሁለትዮሽና በባለብዙ መድረኮች በትብብር በመስራት ላይ ይገኛሉ።(ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽ/ቤት)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/30911/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
d620f9e42af96d86b8bfe6165e7602d1
9c99c3ec2f8b9931df8a28210c0a1082
የአውሮፓ ሕብረት $124 ሚልዮን ዶላር ዕርዳታ ለሱዳን ሊሰጥ ነው
የአውሮፓ ሕብረት $124 ሚልዮን ዶላር የሚሆን የሰብዓዊና የልማት ዕርዳታ ለሱዳን እንደሚሰጥ አስታውቋል።ገንዘቡ ለአስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ፣ ለውሃ አቅርቦት፣ ለንፁህና ለጤና ጥበቃ፣ እንዲሁም ለትምህርት እንደሚውል የአውሮፓ ሕብረት ባለው ሰኞ ገልጿል። ከአካባቢያቸው የተፈናቀሉትንና የሚያስተናግድዋቸው ማኅበረሠቦችንም ለመርዳት ይውላል ብሏል።የአውሮፓ ሕብረት የሰብአዊ ዕርዳታና የቀውስ አያያዝ ኮሚሽነር ክሪስቶስ ስታይሊንደስ ደቡብ ዳርፉርን በጎበኙበት ወቅት ከመኖርያቸው የተፈናቀሉትንና ከጎረቤት ደቡብ ሱዳን የተሰደዱትን መርዳት እንደሚስፈልግ አስገንዝበዋል።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንደሚለው ሱዳን ውስጥ 4.8 ሚልዮን የሚሆኑ ሰዎች ሰብአዊ ረድዔት ያስፈልጋቸዋል። አብዛኞቹ ያሉትም ዳርፉር መሆኑን ገልጿል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/eu-announces-aid-for-sudan-10-25-2017/4085612.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
b140fc41b65f9f710bbb7cc6c3c25479
6e38ccef93f0383121702c96456a165d
እስካሁን 2 ሰዎች ተገድለዋል፤ በርካታ ንብረት ወድሟል
ባለፈው ሰኞ ጆርጅ ፍሎይድ የተባለ ጥቁር አሜሪካዊ በሚኒያፖሊስ ከተማ በፖሊስ በግፍ መገደሉን በመቃወም የተፈጠረውን አለመረጋጋት ለማስቆም በብዙ የአሜሪካ ከተሞች የሰዓት እላፊ ታውጇል፡፡ ይሁንና በሀገሪቱ በርካታ አካባቢዎች የሰዓት እላፊውን ችላ በማለት የሚካሄዲ የተቃውሞ ሰልፎች ተባብሰው የቀጠሉ ሲሆን፣ ሱቆች ተዘርፈዋል ፣ መኪኖች ተቃጥለዋል ፣ ሕንፃዎች ጥቃት ተሰንዝሮባቸዋል፡፡ አድማ በታኝ ፖሊሶች አስለቃሽ ጭስ እና የጎማ ጥይት በመጠቀም ሰልፎቹን ለመበተን ሚያደርጉትን ትግል ቀጥለዋል፡፡ ልዩ ሃይል ፖሊሶችበሚኒያፖሊስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “በጆርጅ ፍሎይድ ሞት ባዝንም ዓመፅ እንዲነግስ ግን አልፈቅድም” ብለዋል፡፡ የ 44 ዓመቱ ዴሬክ ቼቪን የተሰኘ ነጭ የቀድሞ የፖሊስ መኮንን በሚኒሶታ የ 46 ዓመቱን ፍሎይድድ በመግደል ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል፡፡ ቼቪን ባለፈው ሰኞ ዕለት ከ8 ደቂቃ በላይ የፍሎይድን አንገት በጉልበቱ ከአስፓልት ጋር አጣብቆ በመቆየት ለህልፈት እንደዳረገው በስፍራው በነበረ ግለሰብ የተቀረጸ ቪዲዮ ያሳያል፡፡ ጆርጅ ፍሎይድ በተደጋጋሚ መተንፈስ እንዳልቻለ በመግለጽ እንዳይገድለው ሲማጸንም በቪዲዮው ተስተውሏል፡፡ ዴሬክ ቼቪን በቀጣዩ ሰኞ ዕለት ፍርድ ቤት እንደሚቀርብም የሲኤንኤን ዘገባ ያሳያል፡፡ ይሁን እንጂ ግድያው በተፈጸመበት ወቅት ከእርሱ ጋር የነበሩ ሌሎች ሶስት ፖሊሶችም እንዲከሰሱ ሰልፈኞቹ በመጠየቅ ላይ ናቸው፡፡ ሶስቱ ፖሊሶች ከዴሬክ ቼቪን ጋር ከስራ መሰናበታቸው ይታወቃል፡፡ ቢያንስ በ30 የአሜሪካ ከተሞች ድርጊቱን የሚያወግዙ ሰልፎች ተካሂደዋል ፤ በመካሄድም ላይ ናቸው፡፡ ሰልፎቹ በአብዛኛው ሰላማዊ ቢሆኑም አልፎ አልፎ ሀይል የተቀላቀለባቸው እርምጃዎች እየተወሰዱ ነው፡፡ ህዝባዊዉን አመጽ ለማብረድ በአንድ አንድ ከተሞች የሀገሪቱ ልዩ ብሔራዊ ሀይል ተሰማርቷል፡፡ በሎሳንጀለስ ደግሞ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጇል፡፡ እስካሁን ከተቃውሞ ሰልፎቹ ጋር ተያይዞ 2 ሰዎች (1 የፖሊስ አባል እና አንድ የሰልፉ ተሳታዊ) ህይወታቸው አልፏል፤ በሚኒያፖሊስ የሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ተቃጥሏል፤ በሚስሪ የሚገኘው ፈርጉሰን ፖሊስ ጣቢያ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል ፣ በኒውዮርክ 20 የፖሊስ መኪኖች ተቃጥለዋል ፤ በተለያዩ ከተሞች በርካታ የቢዝነስ ተቋማት ተዘርፈዋል ቃጠሎ እና ጉዳትም ደርሶባቸዋል፡፡ በሎሳንጀለስ ፖሊስ ዲፓርትመንት የሚገኝ ሱቅ በቃጠሎ ላይተቃውሞውን ተከትሎ በትዊተር ገጻቸው ካሰፈሯቸው ጽሁፎች አንዱ አመጽን የሚያባብስ ነው በሚል በኩባንያው የተወገደባቸው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንትና ለዘብተኛ አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ “የፍሎይድ መገደል የአሜሪካውያንን ቁጣ ቀስቅሷል” ያሉት ትራምፕ “ሰላምን ከሚፈልጉ አሜሪካውያን ጋር በትብብር እቆማለሁ” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ህገወጥ ድርጊቶች ሊቆሙ እንደሚገባ ያሳሰቡት ፕሬዝዳንቱ “አመጽ እንዲነግስ አልፈቅድም” ብለዋል፡፡ በሚኔሶታ በጎ ፈቃደኞች ለሰልፈኞች ምግብና መጠጥ እያሰናዱየዲሞክራቶች እጩ በመሆን በቀጣዩ ምርጫ ከትራምፕ ጋር ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩት ጆ ባይደን ህዝቡ ቁጣውን መግለጹን በማድነቅ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ከተቃውሞው ጋር ተያይዞ የሚደረጉ ዝርፊያዎች እና ንብረቶችን የማውደም ተግባራት ግን እንዲቆሙ ጠይቀዋል፡፡
ፖለቲካ
https://am.al-ain.com/article/despite-curfews-there-is-widespread-unrest-across-the-us
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
2e2443d100b39f804bea02a1d70b34c8
72b10b0265b0189744b9197eda0dab88
ቂሊንጦን በማቃጠል ክስ የተመሠረተባቸው ተጠርጣሪዎች በከሳሻችን ልንጠበቅ አይገባም አሉ
ቂሊንጦ የተከሳሾች ማቆያ ቤቶችን በማቃጠል፣ በ23 ሰዎች ሞትና ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ በሚገመት ንብረት ማውደም ተጠርጥረው ክስ የተመሠረተባቸው 38 ተከሳሾች፣ ‹‹በከሳሻችን ልንጠበቅ አይገባም›› ሲሉ፣ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት አቤቱታ አቀረቡ፡፡ተከሳሾቹ ለዓርብ ታኅሳስ 14 ቀን 2009 ዓ.ም. መቃወሚያ ካላቸው ከጠበቆቻቸው ጋር ተመካክረውና መቃወሚያቸውን አዘጋጅተው እንዲቀርቡ፣ ወይም መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ተነጋግረው እንዲቀርቡ ቀጠሮ ተሰጥቷቸው ነበር፡፡በተሰጣቸው ቀጠሮ መሠረት ከሁለት ተከሳሾች በስተቀር ሁሉም በጠበቃ ተወክለው የቀረቡ ቢሆንም፣ ከጥቂቶች በስተቀር አብዛኛዎቹ የመቃወሚያ ምላሽ ሳይዙ ቀርበዋል፡፡በዕለቱ ችሎቱ ሲሰየም ከተቀመጡበት የተነሱት ተከሳሾቹ እንዲቀመጡ ሲነገራቸው ቤተሰቦቻቸው በችሎት ካልታደሙ እንደማይቀመጡ ተናግረዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ እንዲቀመጡ ካደረገ በኋላ ድርጊታቸው አግባብ እንዳልሆነ አስታውቋል፡፡ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ ለችሎት ክብር መስጠት እንዳለባቸው፣ የሚያሳዩት ባህሪ ጥሩ አለመሆኑን፣ የሕግ የበላይነትን ማክበር ሲኖርባቸው እየፈጸሙት ያለው ነገር ችሎት መድፈር በመሆኑ፣ ተጨማሪ ቅጣት እንደሚያስከትልባቸው አስታውቋል፡፡ መናገር የሚችሉት በጠበቆቻቸው ብቻና በጽሑፍ መሆኑን በማስታወቅ፣ ጠበቃ የሌላቸውን ተከሳሾች እንዲናገሩ ፈቅዷል፡፡ የተወሰኑ ወንበሮች እንዲዘጋጁ በማድረግም ከአሥር የማይበልጡ የተከሳሾች ቤተሰቦች እንዲገቡ ተደርጓል፡፡ተከሳሾቹ ሁሉም ብድግ ብለው በመቆም፣ ‹‹የህሊና ፀሎት እናድርግ›› በማለት ለአንድ ደቂቃ ቆመው ተቀምጠዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ በመጀመሪያ ቀጠሮ ስላልቀረቡት ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ እንዲያስረዱ የማረሚያ ቤቱን ተወካይ ሲጠይቅ፣ ዶ/ር ፍቅሩ በሌላ ክስ ፍርደኛ በመሆናቸው ቂሊንጦ እንደሌሉ ምክትል ሳጂን እንዳሻው ተስፋዬ ገልጸዋል፡፡ ቀደም ብሎ የተሰጠውም ትዕዛዝ እንዳልደረሳቸው ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል፡፡ሁሉም ተከሳሾች እጃቸውን በማውጣት አቤቱታ እንዳላቸው ሲገልጹ፣ ፍርድ ቤቱ በጽሑፍ እንጂ በቃል እንደማይቀበል አስታውቋል፡፡ ፍርድ ቤቱ የቃል አቤቱታ እንደማይቀበል የገለጸ ቢሆንም፣ ተከሳሾቹ ግን ንግግራቸውን ቀጥለዋል፡፡ የሐሰት ክስ እንደተመሠረተባቸው፣ የተወሰኑት በሌላ ክስ ተፈርዶባቸው በዝዋይ እስር ቤት እንደነበሩና ከቃጠሎው በኋላ ወደ ቂሊንጦ መምጣታቸውን፣ ቃላቸውን በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ አንቀጽ 27 መሠረት እንዲሰጡ የተደረጉት በግዳጅ በመሆኑ፣ ሙሉ በሙሉ ውድቅ እንዲደረግላቸው ተናግረዋል፡፡ቂሊንጦ እስረኛ ማቆያ ቤት በተለየ ሁኔታ እንደታሰሩና ለሌሎች ታሳሪዎች የሚደረገው ለእነሱ እንደማይደረግላቸው ገልጸው፣ ቤተሰቦቻቸው የሚጠይቋቸው ለ30 ደቂቃ ብቻ መሆኑንና የሌሎቹ ታሳሪዎች ግን ሙሉ ቀን እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ ታስረው ሲመረመሩ የተገረፉት አንሶ ፍርድ ቤት ባቀረቡት አቤቱታ ምክንያት ወደ ቂሊንጦ ሲመለሱ እንደሚደበደቡና በካቴና ታስረው እንደሚያድሩ ገልጸው፣ ኢሰብዓዊ ድርጊት እየተፈጸመባቸው መሆኑን በመጯጯህ አስረድተዋል፡፡ የተወሰኑ እስረኞች ሲገረፉ እነሱ እንዲሰሙና እንዲሳቀቁ እንደሚደረግም ታሳሪዎቹ ለፍርድ ቤቱ ገልጸዋል፡፡ፍርድ ቤቱ በሕጉና በሥርዓት እንዲናገሩ በተደጋጋሚ ሲያስታውቅ፣ ‹‹እኛ እኮ እየጠየቅናችሁ ያለነው ብሶታችንን እንድትሰሙን ነው፡፡ ይህ ፍርድ ቤት በነፃነት እንድንናገር ካልፈቀደልን የት ልንናገር ነው? ስሙን፣ ስሙን…›› በማለት ተናግረዋል፡፡በርከት ላሉ ተከሳሾች የቆሙ ጠበቃ ተከሳሾቹ አንድ በአንድ በተራ እንዲናገሩ ወይም እሳቸው እንዲናገሩላቸው በማስረዳት ካረጋጓቸው በኋላ ለችሎቱ እንዳስረዱት፣ ‹‹እንዲህ የሚያደርጋቸው ብሶት ስለሆነ ተጠርጣሪዎች እንጂ ወንጀለኞች ስላልሆኑ ሰብዓዊ መብታቸው ይጠበቅ፤›› ብለዋል፡፡ጠበቃው መቃወሚያቸው ብዙ መሆኑን ጠቁመው በተለዋጭ ቀጠሮ በጽሑፍ እንደሚያቀርቡ ገልጸዋል፡፡ ተከሳሾቹ ግን እንዳይናገሩ ቢከለከሉም፣ ‹‹ጠበቆቻችን እንደ እኛና የእኛን የውስጣችንን ሁሉ መናገር አይችሉም፤›› በማለት ፍርድ ቤቱ እንዲሰማቸው ተማፅነዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሊሰጥ ሲል ለመናገር ቢፈልጉም፣ ፍርድ ቤቱ ያላቸውን አቤቱታ ሁሉ በጽሑፍ እንዲያቀርቡ በመንገር አልተቀበላቸውም፡፡ማረሚያ ቤቱ በተደጋጋሚ በእስረኛ አያያዝ ሁኔታ አቤቱታ ስለቀረበበት ቀርቦ መልስ እንዲሰጥ፣ ዶ/ር ፍቅሩ የት እንዳሉና በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ አጣርቶ እንዲያቀርብ፣ መቅረብ የሚችሉም ከሆነ እንዲያቀርባቸው ፍርድ ቤቱ አስታውቆ መቃወሚያ ለመጠባበቅ ለጥር 8 ቀን 2009 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ 
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%89%82%E1%88%8A%E1%8A%95%E1%8C%A6%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%88%9B%E1%89%83%E1%8C%A0%E1%88%8D-%E1%8A%AD%E1%88%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%98%E1%88%A0%E1%88%A8%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%88%AD%E1%8C%A3%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%8A%A8%E1%88%B3%E1%88%BB%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%88%8D%E1%8A%95%E1%8C%A0%E1%89%A0%E1%89%85-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%88%9D-%E1%8A%A0%E1%88%89
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f4f7198bbf33b483f67b9890ebb75c79
d28a10de310a60716fd6fdb010e416dd
ቅዱስ ጊዮርጊሶች የኮከብነት ሽልማቱን ተቆጣጥረውታል
የ2007 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በይፋ ተጠናቋል፡፡ ኮከቦችም የዋንጫ ስነስርአቱ አካል ሆነው ሽልማት ተሰጥቷቸዋል፡፡ ተሸላሚዎቹ እና ሽልማቶቻቸው ይህንን ይመስላሉ ኮከብ ተጨዋች – በኃይሉ አሰፋ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)25000 ብር ሽልማት እና ዋንጫ ኮከብ ግብ ጠባቂ – ሮበርት ኦዶንግካራ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)15000 ብር ሽልማት እና ዋንጫ ኮከብ ግብ አግቢ – ሳሙኤል ሳኑሚ (ደደቢት) -22 ግቦች25000 ብር ሽልማት እና ዋንጫ ኮከብ አሰልጣኝ – ፋሲል ተካልኝ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)25000 ብር ሽልማት እና ዋንጫ ኮከብ ዳኛ – ኃይለየሱስ ባዘዘው – 10 ሺህ ብርኮከብ ረዳት ዳኛ – ኃይለራጉኤል ወልዳይ – 10 ሺህ ብርየፀባይ ዋንጫ አሸናፊ – ደደቢት እግርኳስ ክለብ ቻምፒዮን – ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር – 150 ሺህ ብር2ኛ ደረጃ – ደደቢት እግርኳስ ክለብ – 100 ሺህ ብር3ኛ ደረጃ – አዳማ ከነማ እግርኳስ ክለብ – 75 ሺህ ብር
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/2745
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f979bdd23dd3c0d80e101ed3fce33b74
def7302115e63e1baab9ee7758864afa
ህንድ ከቻይና ጋር በድንበር አካባቢ በተፈጠረ ግጭት 20 ወታደሮቿ መገደላቸውን አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ ከቻይና ጋር በድንበር አካባቢ በተፈጠረ ግጭት 20 ወታደሮቿ ተገድለውብኛል አለች።የሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር በምዕራባዊ ሂማሊያ አካባቢ ከቤጂንግ ጋር በተፈጠረው ግጭት ወታደሮቹ እንደተገደሉበት አስታውቋል።ወታደሮቹ በሂማሊያ ተራሮች ከፍተኛ ቦታ ላይ ግዳጅ ላይ በነበሩበት ወቅት መገደላቸውንም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው።በወቅቱ በሃገራቱ ወታደሮች መካከል የተኩስ ልውውጥ አለመደረጉ የተነገረ ሲሆን፥ በተፈጠረ አለመግባባት የጨበጣ ውጊያ ማድረጋቸው ተገልጿል።በዚህ ሂደትም የተወሰኑ ወታደሮች ከተራራው ተገፍተው አልያም በአጋጣሚ ወድቀው ህይወታቸው አልፏልም ነው የተባለው።ሚኒስቴሩም ቻይና ሁለቱ ሃገራት በስፍራው የገቡትን ስምምነት በመጣስ የህንድን ሉዓላዊነት ተዳፍራለች ሲል ኮንኗል።ቻይና በበኩሏ ለተፈጠረው ግጭት ህንድን ወቅሳለች፤ በግጭቱ ሳቢያ ጉዳት ደርሶብኛል ያለችው ቻይና ዝርዝሩን ከመግለጽ ግን ተቆጥባለች።ሃገራቱ አሁን የገቡበት ፍጥጫ ከረጅም አመታት በኋላ የመጀመሪያው ነው ተብሏል።ምንጭ፦ ቢቢሲ እና አልጀዘራ
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%88%85%e1%8a%95%e1%8b%b5-%e1%8a%a8%e1%89%bb%e1%8b%ad%e1%8a%93-%e1%8c%8b%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%8b%b5%e1%8a%95%e1%89%a0%e1%88%ad-%e1%8a%a0%e1%8a%ab%e1%89%a3%e1%89%a2-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%8d%88/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
247f4e3c2961eef83f8fc93179b0bb27
594ff933a8d8899b6a3960fc3f986fdf
የአማራ እና የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ላለፉት 10 ወራት ስንወያይባቸው ነበሩ ባሏቸው ጉዳዮች ላይ መስማማታቸውን ይፋ አድርገዋል።
ኦሮማራ ፡ የአማራና የኦሮሞ ፓርቲዎች ስምምነት ተሳታፊዎች ምን ይላሉ?\nአቶ በለጠ ሞላ እና አቶ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ውይይቱ የተጀመረው ባለፈው ዓመት ህዳር እና ጥቅምት ወር አካባቢ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ተከስቶ በነበረው አለመረጋጋት ምክንያት ጠቅላይ ሚንስትሩ የኦሮሞና የአማራ የፖለቲካ ፓርቲዎችን በመሰብሰብ የመፍትሔ ሃሳብ እንዲመጣ ውይይቶች መጀመራቸውን የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀ መንበር አቶ በለጠ ሞላ ተናግረዋል። መንግሥት ውይይቱ በማመቻቸት ከሁለቱም ብሔሮች የመድረኩ አዘጋጆች ተመርጠው ውይይቶች ሲካሄዱ ቆይተዋል። ከእዚህ አንጻር የሚያስማሟቸውን ነጥቦች እየለዩ የማያስማሟቸውን ደግሞ ለጊዜው ወደ ጎን በማስቀመጥ 10 ነጥቦች ላይ መስማማታቸውን ይፋ አድርገዋል። "ከመጀመሪያው የጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት ውይይት በኋላ ታኅሳስ ላይ ትልቅ ውይይት አድርገን ሁላችንም የአቋም መግለጫ አውጥተን እርሱን መነሻ አድርገን፣ ቀጣዮቹን ውይይቶች አካሂደናል" ይላሉ አቶ በለጠ። በአጠቃላይ 10 የሚጠጉ የውይይት መድረኮች ተዘጋጅተው እንደነበር የተናገሩት አቶ በለጠ "አዘጋጆች ቀድመው የምንወያይበትን አጀንዳ እየላኩልን በተያዘው አጀንዳ ላይ ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ነው ውይይቱ የተካሄደው" ብለዋል። ከተደረሱት ስምምነቶች በተጨማሪ እንደእዚህ አይነት የፖለቲካ ባሕል በኢትዮጵያ ውስጥ መተግበር መጀመሩ በራሱ ቀላል ትርጉም የሚሰጠው አለመሆኑን አቶ በለጠ ይገልጻሉ። "የተስማማንባቸውን ነጥቦች ሁላችንም ወደንና ፈልገን ያመጣናቸው ናቸው፤ ስለዚህ ለተግባራዊነታቸው ሁላችንም መጣር አለብን፤ የአዳራሽ ስምምነት በቂ አይደለም። ከሁሉም በላይ ደግሞ መንግሥት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ማስተግበር ይኖርበታል" ብለዋል። ይህ ታሪካዊ ኃላፊነት በመሆኑና ብዙ የተደከመበትም ስለሆነ ሁሉም ስምምነቶች በሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ዘንድ ይተገበራሉ የሚል እምነት መኖሩን የተናገሩት አቶ በለጠ፣ መንግሥትንም የመወትወት እና ግፊት የማድረግ ሥራ እንደሚሰሩ አመልክተዋል። ፓርቲያቸውም ስምምነቶቹን ለማክበርና ለተግባራዊነታቸው ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጸዋል። ከተሳትፎ አንጻር በአብዛኛው ሁሉም ፓርቲዎች ተሳታፊ እንደነበሩ ገልጸው፣ የአማራ እና የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲዎችም በዝርዝሩ ውስጥ መኖራቸውን ያስታውሳሉ። ከፖለቲካ ፓርቲዎች በተጨማሪ ሙህራን እና ሌሎች ይመለከታቸዋል የተባሉ ባለድርሻ አካላትም የውይይት መድረኩ ተሳታፊ ነበሩ። ከመጋቢት በፊት በነበሩት መድረኮች እያንዳንዱ የፖለቲካ ፓርቲ እስከ 25 ሰው በመላክ ውይይት ተካሂዷል። በመጀመሪያዎቹ መድረኮች ብዙ ሃሳቦች ያለገደብ መነሳታቸውን የሚያስታውሱት አቶ በለጠ በቀጣይ ደግሞ ሃሳቦችን በአረንጓዴ ቢጫና ቀይ በመለየት "ቅድሚያ የምንሰጠውንና የተስማማንበትን እየለየን፣ 10ሩ ላይ ተስማምተናል። እኛም እነሱም ያልተስማማንባቸው ብዙ ሃሳቦች አሉ፤ በቀጣይ ልንስማማባቸው እንችላለን፣ ባንስማማ እንኳ ሁለታችንም ግማሽ መንገድ እንሄዳለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን" ብለዋል። "እኛ እንደ ድርጅት ብዙ ሥራዎችን ብንሰራም ከሁለት ዓመት ያልዘለለ እድሜ ያለን ነን። በዚህ ደረጃ መወያየታችንና በጋራ ጉዳዮቻችን ላይ ተወያይተን የሚያግባባ ስምምነት ላይ መድረሳችን ተደማጭነታችን ማደጉንና ለሰላም የምንከፍለው ዋጋ ከፍተኛ መሆኑን የሚያሳይ ነው" በማለት አብን የነበረውን ሚና ይናገራሉ አቶ በለጠ። በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የዓለም አቀፍና ሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር ቢቂላ ሁሪሳን፤ ስለምን የአማራና የኦሮሞ ብሔር ላይ የተመሰረቱ ፓርቲዎች በዚህ ጉባዔ ላይ እንዲሳተፉ ተፈለገ ስንል ጠይቀናቸው ነበር። ጉዳዩ ኦሮሞና አማራን ብቻ የሚመለከት ሳይሆን ሁሉንም ኢትዮጵያዊ የሚመለከት ነው ሲሉ ምላሻቸውን ሰጥተዋል።...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
71257bedc90f96e2ab37b0d475dec97a
555343daf5a571bed5e41a81b2f430f4
በቀጣይ አገራዊ ምርጫ 50 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን በመራጭነት ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል
 በቀጣዩ አገር አቀፍ ምርጫ በመላ አገሪቱ 50 ሚሊዮን ያህል ኢትዮጵያውያን በመራጭነት ይሳተፋሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን የምርጫ ሥርዓቱም ከዚህ ቀደም በነበረው የአብላጫ ድምጽ ሥርዓት እንደሚፈጸም ታውቋል፡፡ በምርጫና በሲዳማ የሕዝበ ውሳኔ ጉዳዮች ላይ ለመገናኛ ብዙኃን ሰፊ ማብራሪያ የሰጡት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢዋ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ፤ 3.7 ቢሊዮን ብር በጀት በተያዘለት ቀጣዩ አገር አቀፍ ምርጫ 50 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚገመት ተናግረዋል፡፡  ከዚህ ቀደም ኢሕአዴግና ተቃዋሚዎች ባደረጓቸው ድርድሮች የምርጫ ሥርዓቱን ከአብላጫ ድምጽ ወደ ቅይጥ (አብላጫና ተመጣጣኝን ያማከለ) የምርጫ ሥርዓት ለመቀየር ተስማምተው እንደነበር ያስታወሱት ሰብሳቢዋ፤ ከ‹‹ለውጡ በኋላ›› ግን በምርጫ ሥርዓቱ ላይ ውይይት አልተደረገም ብለዋል፡፡ “ሁሉም ፓርቲዎች የምርጫ ሥርዓቱ እንዲቀየር እንደሚፈልጉ ቀደም ሲል ከተደረጉ ውይይቶች መገንዘብ ይቻላል” ያሉት ወ/ት ብርቱካን፤ በአሁኑ ወቅት ግን ጉዳዩን አጀንዳ ያደረገ የፖለቲካ ድርጅት አለመኖሩን  አስታውቀዋል፡፡  በመጪው ዓመት ግንቦት ወር ይካሄዳል ተብሎ ለሚጠበቀው አገራዊ  ምርጫ ቦርዱ በሙሉ አቅሙ ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ የገለፁት ሰብሳቢዋ፤ ከምርጫው በኋላ ለሚፈጠሩ ቅሬታዎችና ክርክሮችም ቦርዱ የመፍቻ ስልቶችን ማዘጋጀቱን ጠቁመዋል፡፡   “ከምርጫው በኋላ ለሚፈጠሩ ክርክሮች አስፈላጊው የሕግ ማዕቀፍ ተዘጋጅቷል፤በየምርጫ ጣቢያዎችም ከዚህ ቀደም በተለየ መልኩ የቅሬታ ፈቺ ኮሚቴ ይቋቋማል” ብለዋል፤ ወ/ት ብርቱካን፡፡በቅሬታ አፈታት ዙሪያም አለማቀፍ ልምድና ተመክሮ መወሰዱን ሰብሳቢዋ አክለው ገልጸዋል፡፡ ቀጣዩ ምርጫ ሁሉን አካታች እንዲሆን ጥረት እንደሚደረግ የገለጹት ወ/ት ብርቱካን፤የተፈናቀሉ ዜጎች በያሉበት መጠለያ የምርጫ ጣቢያዎች ተዘጋጅተውላቸው እንዲመርጡ ይደረጋል ብለዋል፡፡ ከ250 ሺህ በላይ የምርጫ አስፈጻሚዎችን በቀጣይ የሚመለምለው ቦርዱ፤ ለክልል የምርጫ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስፈጻሚነትም ሰዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር የመመልመያ መስፈርቶችን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህ መሰረት ኢትዮጵያዊ የሆኑና በየአካባቢያቸው ነባር ነዋሪ ሆነው መልካም ስም ያተረፉ፣ ከፖለቲካ ፓርቲ ወገንተኝነት ገለልተኛ የሆኑና በፖለቲካ ሳይንስ፣ በሕግ፣ በሕዝብ አስተዳደር፣ በማናጅመንት፣ በስታትስቲክስ፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና የመሳሰሉ የትምህርት ዘርፎች ከመጀመሪያ ዲግሪ በላይ ያላቸው ሊሆኑ ይገባል ብሏል፤ የቦርዱ መስፈርት፡፡ ቦርዱ ከሁሉም የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር መልካም ግንኙነት እንዳለው የገለፁት ሰብሳቢዋ፤ ገለልተኛነቱን ጠብቆ ከሁሉም ጋር  እየሰራ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=24161:%E1%89%A0%E1%89%80%E1%8C%A3%E1%8B%AD-%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AB%E1%8B%8A-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB-50-%E1%88%9A%E1%88%8A%E1%8B%AE%E1%8A%95-%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%88%AB%E1%8C%AD%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%88%B3%E1%89%B0%E1%8D%8B%E1%88%89-%E1%89%B0%E1%89%A5%E1%88%8E-%E1%8B%AD%E1%8C%A0%E1%89%A0%E1%89%83%E1%88%8D&Itemid=180
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
425eb31703ecc362c4baf65a2dfe199a
d1555af75b50939fbba5c604ba26b952
"የሠራዊቱ ሁኔታ ከፍተኛ የህሊና መረበሽ ውስጥ ከቶኛል" አቶ ነአምን ዘለቀ
አቶ ነአምን ዘለቀ አቶ ነአምን፡ (ዘለግ ካለ ሳቅ በኋላ ) ምን እላለሁ እንግዲህ። አንተ የመሰልህን (ማሰብ ትችላለህ). . .። መጀመሪያ (ከጽሑፌ) አንተ ይሄን ብቻ ነጥለህ ለምን እንዳወጣኽው አላወቅኩም። እዚያ ላይ ሠራዊቱን በሚመለከት የተደረገው ጥረት በዝርዝር ተቀምጧል። እስካሁን ድረስ እነኚህ የሠራዊት አባላት በከፍተኛ ችግር ላይ ነው ያሉት፤ ላለፉት ሰባት ወራት። • «የሠራዊታችን አባላት በክብር ይሸኛሉ» ግንቦት 7 መንግሥት የእነርሱን ጉዳይ በተደረገው ስምምነት መሠረት (ማለትም) ቶሎ በሁለትና በሦስት ወር ውስጥ መልሰው ይቋቋማሉ፣ ድጎማ ይሰጣቸዋል አለ፤ የጀርመን መንግሥት ገንዘብ ለመስጠት ቃል ገባ፤ ነገር ግን በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽሕፈት ቤት የተቋቋመው ቢሮ ምንም አቅም ስላልነበረው እስካሁን ድረስ ሲጓተት ቆይቶ አሁን ገና ወደ ኮሚሽን ጉዳዩ ተመርቶ ያው ኮሚሽኑ ኃላፊነት ተሰጥቶት በብሔራዊ አደጋ መከላከል ኮሚሽን በኩል የእነርሱ ጉዳይ እንዲካሄድ ነው እየተደረገ ያለው። ቢቢሲ፡ ለመሆኑ የሠራዊቱን አባላት በአካል አግኝተዋቸዋል? አቶ ነአምን፡ የዛሬ ሁለት ወር ወረታ ካምፕ ሄጄ አይቻቸው፤ ችግራቸውን መርምሬ ለሥራ አስፈጻሚውም ሪፖርት ያደረግኩበት ሁኔታ ነው ያለው። ቢቢሲ፡ሁሉም ወረታ ካምፕ ነው ያሉት? አቶ ነአምን፡ ሁሉም አይደሉም። ግማሾቹ እዚያ ናቸው፤ ግማሾቹ የመልሶ ማቋቋሚያ እርዳታ ታገኛላችሁ ተብለው ከካምፑ ውጪ ናቸው። ከካምፑ ውጪ ያሉት በሺህ የሚቆጠሩ ናቸው። በተለይ ደግሞ በጣም የተቸገሩት ከኤርትራ በረሃ የመጡት ናቸው። በመቶዎች የሚቆጠሩ ናቸው፤ ካምፕ ውስጥ ያሉት ደግሞ ወደ 150 የሚጠጉ ናቸው። ቢቢሲ፡ እና ለመልቀቅ ያበቃዎ ምኑ ነው? አቶ ነአምን፡ እነዚህ ልጆች፤ እነዚህ የሠራዊት አባላት፤ የአርበኞች ግንቦት 7 ሠራዊት አባላት፤ ከኤርትራ የተመለሱትን ወሮታ ሄጄ አነጋግሬያለው። ችግራቸውን ተገንዝቤያለሁ። በአፋጣኝ መፍትሄ እንደሚያገኙ በሁለት ወር ውስጥ ቃል ገብቼ ነው ጥር ላይ የተመለስኩት። አቶ አንዳርጋቸውም ይህንኑ አድርጓል። ያ ሁለት ወር አለቀ። • አርበኞች ግንቦት 7 ፈርሶ አዲስ ፓርቲ ሊመሰረት ነው እስካሁን ድረስ ምንም ዓይነት እርዳታ አላገኙም። እንዳልኩት ገና የዛሬ ሳምንት ኃላፊነት የተሰጠው ኮሚሽን አለ፤ በዚያ ኮሚሽን በኩል ይሄ በመንግሥት በኩል ቃል የተገባው የመልሶ የማቋቋም እርዳታ ተግባራዊ ይሆናል የሚል ግምት አለን። ግን ጉዳዩ ካልተፋጠነ ደግሞ ትልቅ አደጋ አለው። እነሱ እራሳቸው በሁለት በሦስት ሳምንት ውስጥ እርዳታ ካላገኙ ወደ ሚዲያ እንደሚሄዱ፤ ሌላም እርምጃ እንደሚወስዱ የተናገሩበት ሁኔታ ነው ያለው። በአንጻሩ የሌላ ድርጅቶች፤ የብሔር ድርጅቶች፤ በአማራ በኦሮሞ የተደራጁ ደግሞ በየክልላዊ መንግሥቱና ጸጥታ ኃይል ውስጥ እንዲካተቱ ተደርገዋል።...ይሄን እያዩ… ቢቢሲ፡ ላቋርጥዎት አቶ ነአምን፤ እሱን እንመለስበታል። አሁን የእርስዎ መልቀቅ እንዴት ነው ይህን ነገር ወደፊት የሚያራምደው? የጀርመን እርዳታ የእርስዎን መልቀቅ ተከትሎ አይመጣ? የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽሕፈት ቤት እርስዎ ስለለቀቁ ተደናግጦ እርዳታውን አይቀጥል? በእርስዎ መልቀቅ የሚመጣ ለውጥ ይኖራል ብለው ነው? አቶ ነአምን፡ የእነሱ መቸገር፣ የእነሱ ለከባድ ማኅበራዊ ችግር መዳረግ፣ በቀን ሥራ ከዚያም ውጪ በረሃብና በጉስቁልና ሕይወታቸውን እንዲገፉ መደረግ፤ የእኔ መልቀቅ የበለጠ አሁን የተወሰነውን ውሳኔ እንዲያፋጥነውና ትኩረት እንዲያገኝ ያደርጋል ብዬ እገምታለው። ቢቢሲ፡ ውስጥ ሆነው ቢታገሉ አይቀልም ነበር ግን? አቶ ነአምን፡ ይሄ እኮ የትግል ጉዳይ አይደለም። እኔ ጽሑፌ ላይ እንደገለጽኩት የንቅናቄው አመራር፤ ዶክተር ብርሃኑ፤ ዋና ጸሐፊው...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
03fb003b97c19ad9c9d3e9c76099ac63
d0d15935b75dbe5881df28978c39ab5b
አል ሻባብ ሞቅዲሾ አካባቢ ባካሄደው ጥቃት ዘጠኝ ሲቪሎች ተገደሉ
የአል-ሻባብ ነውጠኞች ዛሬ ሰኞ ሞቅዲሾ አካባቢ ባካሄዱት ጥቃት ዘጠኝ ሲቪሎችን እንደገደሉ፣ የሶማልያ ባለሥልጣናት ገለፁ።ነውጠኞቹ ጥቃቱን ያካሄዱት በታችኛው ሸበሌ ክልል ላፎሌ ውስጥ መንገድ በማፅዳት ላይ በነበሩ 11 ሲቪሎች ላይ መሆኑን ባለሥልጣናት ጨምረው ገልፀዋል።ላፎሌ፣ ከሞቅዲሾ በስተምዕራብ 20ኪሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ከተማ ነች።የክልሉ ገዢ ሞሓመድ ኢብራሂም ባሬ ለአሜሪካ ድምፅ ሶማል አገልግሎት በሰጡት ቃል፣ ስድስት ወንዶችና ሦስትሴቶች በነውጠኞቹ ሲገደሉ ሌሎች ሁለት መቁሰላቸውን ተናግረዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ኃይል በታች ሸበሌ ክልል አል-ሻባብ ላይ አራትአዳዲስ የአየር ጥቃቶችን ማካሄዱ ተገለፀ።የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ጦር አዛዥ እንደገለፁት፣ ሁለት የነውጠኛው ቡድን ተዋጊዎች የተገደሉበት የጦር ኃይሉ የአየር ጥቃት ያነጣጠረው፣ የአል-ሻባብ ተቋማት በሚያገኛቸው ሥፍራዎች ነው።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/al-shabab-kill-nine-civilian-2-25-2019/4802999.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
15ff4e7ed376c5c0c52e557c0da654c7
c82ae3fb38154cfe0a4839837953aa20
የኮንዶሚኒየም ተመዝጋቢዎች ቤታቸውን ራሳቸው እንዲገነቡ የሚያስችል ጥናት ተጀመረ
በ20/80 እና በ40/60 ቤቶች ግንባታ እየተፈተነ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሒደት ከመኖሪያ ቤቶች ግንባታ በመውጣት፣ በአግባቡ እየቆጠቡ የሚገኙ ተመዝጋቢዎች የራሳቸውን ቤቶች እንዲገነቡ መሬት ማቅረብ የሚያስችል ጥናት ጀመረ፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከጀመራቸው አራት የመኖሪያ ቤት ፕሮግራሞች መካከል አንዱ የሆነውን 10/90 በብቃት ሲያጠናቅቅ፣ የመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራትም ቤቶቻቸውን እየገነቡ ነው፡፡  ነገር ግን የ20/80 እና የ40/60 ቤቶች ፕሮግራሞች በተያዘላቸው ጊዜ ገደብ መጓዝ ባለመቻላቸው ለአስተዳደሩ ፈተና ከመሆናቸው ባሻገር፣ ተመዝግበው ለሚጠባበቁ ነዋሪዎች ሕልም ሆነዋል፡፡  አስተዳደሩ ራሱን ከዚህ ችግር ለማውጣት አዲስ ጥናት የጀመረ ሲሆን፣ የጥናቱ ማጠንጠኛ ቤት እየሠራ ከማቅረብ ይልቅ የመኖሪያ ቤት መሥሪያ መሬት ለነዋሪዎች ማቅረብ ላይ ትኩረት ያደረገ ነው፡፡ ጥናቱ እየተካሄደ የሚገኘው በአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ሥር በሚገኘው የኅብረት ሥራ ማደራጃ ኤጀንሲና በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ ነው፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ለሪፖርተር እንዳረጋገጡት፣ ዜጎች አማራጭ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት እንዲኖራቸው የሚያስችል ጥናት በጋራ እየተካሄደ ነው፡፡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት የጥናቱ የመጀመርያ ረቂቅ ተጠናቋል፡፡ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ፣ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ፣ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣንን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማት አስተያየት እንዲሰጡበት ረቂቅ ጥናቱ መላኩ ታውቋል፡፡ ጥናቱ ከተጠናቀቀ በኋላ በምክትል ከንቲባ አቶ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) ለሚመራው የከተማው አስተዳደር ካቢኔ ቀርቦ ሲፀድቅ በይፋ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ውስን ሀብት ነው ከሚለው አቋሙ በተጨማሪ፣ ለመኖሪያ ቤት ፈላጊዎች መሬት ሸንሽኖ በማቅረብ የመኖሪያ ቤት ችግር አይፈታም የሚል አቋም ሲያራምድ ቆይቷል፡፡ በዚህ መሠረት ኢሕአዴግ መራሹ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ1983 ዓ.ም. ወዲህ 13 ዓመታት ዘግይቶ በ1996 ዓ.ም. የመኖሪያ ቤት ግንባታ ውስጥ በስፋት ገብቷል፡፡ ነገር ግን በወቅቱ የተጀመሩ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክቶች ከምርጫ 97 ማግሥት በተከሰተው ቀውስ ሳቢያ በታቀደላቸው ጊዜ ውስጥ መካሄድ አልቻሉም ነበር፡፡ በዚያ ወቅት ከ400 ሺሕ በላይ ነዋሪዎች መኖሪያ ቤት ለማግኘት የተመዘገቡ ቢሆንም፣ እነዚህ ነዋሪዎች ባለፉት 15 ዓመታት ሙሉ በሙሉ የቤት ባለቤት መሆን አልቻሉም፡፡ በነሐሴ 2005 ዓ.ም. በአራት የመኖሪያ ቤት ፕሮግራሞች በአጠቃላይ አንድ ሚሊዮን ነዋሪዎች ቢመዘገቡም፣ በአጠቃላይ ባለፉት 15 ዓመታት ለነዋሪዎች የተላለፉት የመኖሪያ ቤቶች ግን 200 ሺሕ ያህል ናቸው፡፡ በአሁኑ ወቅት በ20/80 ቤቶች ፕሮግራም 94,114 ቤቶች፣ በ40/60 ቤቶች ፕሮግራም ደግሞ 38,240 ቤቶች፣ በድምሩ 132,354 ቤቶች በግንባታ ላይ ናቸው፡፡ እነዚህ ቤቶችም ቢሆኑ በሚፈለገው ፍጥነት እየተገነቡ አይደሉም፡፡ በ2005 ዓ.ም. በተካሄደው ምዝገባ 100 ማኅበራት የተቋቋሙ ሲሆን፣ ቦታ ተረክበው የራሳቸውን ቤት በመገንባት ላይ ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህ በተጨማሪ ሁለት ሺሕ ነባር የመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት ሲገኙ፣ በአጠቃላይ ሁለት መቶ ሺሕ ቤቶችን በመገንባት ላይ መሆናቸው ይነገራል፡፡ ቀጣዩ የአስተዳደሩ ትኩረት በ20/80 እና በ40/60 የተመዘገቡ ነዋሪዎች በማኅበራት ተደራጅተው፣ የራሳቸውን ቤት ራሳቸው እንዲገነቡ ማመቻቸት ነው ተብሏል፡፡ አስተዳደሩ እነዚህን ቤቶች ካጠናቀቀ በኋላ ቀጣይ ትኩረቱን ተመዝጋቢዎች የራሳቸውን ቤት ራሳቸው እንዲሠሩ ቦታ ማቅረብ ላይ ይሆናል ተብሏል፡፡ ጥናቱ እየተካሄደ የሚገኘው በካቢኔው ይሁንታ ቢሆንም፣ የመጨረሻ ዕጣ ፈንታው የሚወሰነውም በካቢኔው ይሆናል፡፡     
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/13571
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
193cf8c8586931d66fe1ca483fb6dd0a
413527d0b2e48f477405bdbace53663b
4 ሰኑስረት
ሰነፈሪብሬ 4 ሰኑስረት በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1592 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የሚታወቅ ከአንድ ትልቅ ሐውልት፣ በ1ኛው ዓመት ከተቀረጸ ጽላትና ከአንዳንድ ጥቃቅን ቅርሶች ነው። ከዚህ በላይ በካርናክ ዝርዝር ላይ «ሰነፈር<...>ሬ» የተባለ ፈርዖን ይገኛል። በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ ከሰኸምሬ ሸድዋሰት ቀጥሎ አምስት የፈርዖን ስሞች ጠፍተዋል። በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ ሰነፈሪብሬ በነዚህ አምስት መካከል ነበሩ። የሁለተኛው ጨለማ ዘመን ፈርዖኖች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
d233ac483204d95a8a15617513903f27
321b55cc3515462b646fbfbe97aad51a
ጠንካራ እና ዘመኑን የሚመጥን የመሪዎችን አቅም ለመገንባት ስልጠና እየሰጠ መሆኑን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳድር ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) የባሕር ዳር ከተማ አስተዳድር ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኃይሌ አበበ በሀገሪቱ የተነደፉ አዳዲስ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን መሪዎች እንዲገነዘቧቸውና እንዲተገብሯቸው ለማድረገ ስልጠና መስጠት ማስፈለጉን ገልጸዋል፡፡ ፓርቲው የሚከተላቸውን መርሆዎች፣ የሚተገብራቸውን እና የሚጠበቁ ውጤቶችን በአግባቡ ተገንዝቦ ተግባራዊ የሚያደርግ ጠንካራ እና ዘመኑን የሚመጥን የመሪ አቅም ለመገንባት በማስፈለጉ ስልጠናው መዘጋጀቱን አቶ ኃይሌ ገልጸዋል፡፡የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አብርሃም አለኸኝ እንደገለጹት ደግስልጠናው በሀገራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርገው በተዘጋጁ ሰነዶች ላይ የሚያተኩር ነው፡፡ የቀጣይ አቅጣጫም ይቀመጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ከዚህ በፊት 10 ሺህ የሚሆኑ ከፍተኛ እና መካከለኛ መሪዎች በክልል ደረጃ በስልጠናው መሳተፋቸው ተገልጧል፡፡ በቀጣይም ከ40 ሸህ በላይ በተለያዬ ደረጃ የሚገኙ መሪዎችን ለማሰልጠን መታሰቡን አቶ አብርሃም ገለጸዋል፡፡ የባሕርዳር ከተማ አስተዳድር የቀበሌና መሠረታዊ ድርጅት መሪዎች ስልጠና ከ400 በላይ ሰልጣኞች እየተሳተፉበት ነው፡፡ስልጠናው ከዛሬ ጀምሮ ለ5 ተካታታይ ቀናት እንደሚሰጥ መርሀ ግብሩ ያመላክታል፡፡ዘጋቢ፡- ዳግማዊ ተሠራ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8c%a0%e1%8a%95%e1%8a%ab%e1%88%ab-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8b%98%e1%88%98%e1%8a%91%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%88%98%e1%8c%a5%e1%8a%95-%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%88%aa%e1%8b%8e%e1%89%bd%e1%8a%95/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e23c1f350f8153d8495dfc87e0f6369f
c2d9cd18a658e1cac148707d04ed69b3
ፍትፍት
ፍትፍት ወይንም ፍርፍር ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚዘወተር የምግብ አይነት ነው። እሚሰራውም ከእንጀራ ወይንም ቂጣ ነው። ብዙ ጊዜ ፍትፍት የሚቀርበው ለቁርስ ነው። ደግሞ ይዩ፦ ቋንጣ ፍርፍር ሱፍ ፍትፍት ጨጨብሳ የኢትዮጵያ አበሳሰል
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
f94285a1e3b49bf4cb90021fe9907c8a
c2a3c78bdc4251ceb406effe0b33fc15
እንግዳዋ ክስተት
በአፍሪቃ የትልቋ ደሴት ማዳጋስካር በድንቅ እግር ኳሳዊ ጥበብ ችሎታ የተካኑ፣ ደጋፊዎችን ከመቀመጫቸው አስነስተው ማስጨብጨብ የቻሉና ከአህጉሪቱም ተሻግረው በታላላቅ ሊጎች ድንቅ ችሎታቸውን ያስመሰከሩ ጥበበኞች የላትም። በአህጉሪቱ እግር ኳስ እዚህ ግባ የሚባል ስምም ሆነ አበርክቶም የላትም፡፡ ፕሮፌሽናል የሆነ የሊግ ውድድርም አታካሂድም። የአገሬው እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራሮችም ቢሆኑ ለስፖርቱ እድገት ከመስራት ይልቅ የራሳቸው ኪስ በረብጣ ገንዘቦች ለመሙላት ጊዜያቸውን የሚያጠፉ ናቸው በሚል ይታማሉ።ይህ የሙስና ውንጀላቸውም ፊፋን ሳይቀር ጣልቃ እንዲገባ አስግድዶት ታይቷል። የአገሬው ብሄራዊ ቡድን አስልጣኝ ኒኮላስ ዲፒየስም በፈረንሳይ አራተኛ ዲቪዚዮን የሚገኘው ፍሎሬ ክለብ ከማሰልጠን የዘለለ በታላላቅ ሊጎች ስራቸው ተፈትኖ ስማቸው ተሰምቶ አያውቅም።ይሁንና ደሴቲቱን አገር በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ በግብፅ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የዘንድሮ የአፍሪካ ዋንጫ ማብቃት ችለዋል። ከእግር ኳስ ጋር ብዙም ቀረቤታ የሌላት አገር የአህጉሪቱ ታላቅ የእግር ኳስ መድረክ ለመፋለም ወደ ካይሮ ከማቅናቷ ቀድሞ ታዲያ በርካታ የስፖርቱ አፍቃሪያንና ባለሙያዎች ከምድቧ እንኳን ማለፍ እንደማትችል ጥርጥር አልነበራቸውም።ፈረንሳዊው አሰልጣኝ ዲፕየስ ብሄራዊ ቡድኑን ወደ አፍሪካው ዋንጫ ይዘው ሲጓዙ አንድ ቃል የገቡት ነገር ቢኖር መሰል የደሴቷን ቡድን በሚመለከት የተሰጡ አስተያየቶች ስህተት መሆናቸው ለማስመስክር ነበር። ፍልሚያ ሲጀመር በምድብ ድልድሉ ከጊኒ፤ ከብሩንዲና ናይጄሪያ ጋር የተደለደሉት የማዳጋስካር ተጫዋቾች ሜዳ ላይ ያሳዩትም ድንቅ ብቃትና የአልሸነፍ ባይነት ተጋድሎ የአሰልጣኙ ቃል የጠበቀና ብሄራዊ ቡድኑም በፈርኦኖቹ ሰማይ ስር ክስተት መሆኑን ያረጋገጠ ሆኗል። በውድድሩ ጅማሮ የናቢ ኬይታ አገር ጊኒ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ በሁለት አቻ ውጤት ያጠናቀቁት የማዳካስካር ተጫዋች በመጀመሪያ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፏቸው የመጀመሪያ ነጥብና ግብ ማስመዝገብ ችለዋል። ከሁሉ በላይ ግን በፈርኦኖቹ ሰማይ ስር በጨዋታው ያሳዩት ድንቅ ብቃትም የአልሸነፍ ባይነት ተጋድሎ ምናልባትም በርካቶች ስለ ቡድኑ የሰጡት ግምት ስህተት ስለመሆኑ ቆም ብለው እንዲያስቡ መልዕክት የሰጠ ነበር። በተለይ በሁለተኛው የምድብ ጨዋታዋ ከምስራቅ አፍሪካዊቷ አገር ብሩንዲ ጋር የተፋለመችው የዓለማችን አራተኛዋ ትልቅ ደሴት አገር፤ ጨዋታውን አንድ ለዜሮ በማሸነፍ በአፍሪካ ዋንጫው ታሪክ የመጀመሪያ ሦስት ነጥብ ማግኘትና አዲስ ታሪክ መፃፍ ችላለች። ውጤቱም 25 ሚሊየን ህዝብ እንዳላት የሚነገርላት አገር በዓለም ዓቀፍ ደረጃ በርካታ የእግር ኳስ አፍቃሪያን ቀልብን እንድትሰርቅ አስችሏታል። እንግዳዋ የአህጉሪቱ ታላቅ የእግር ኳስ መድረክ እንግዳ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታዋን ያደረገችው ደግሞ የአፍሪካ ዋንጫውን ምልክትና የመድረኩ ድምቀት የሆኑ በርካታ ስመጥር ተጫዋቾችን ከያዘችው ናይጄሪያ ጋር ነበር። በዚህ ጨዋታም የሦስት ጊዜ የአፍሪካ ሻምፒዮናዋ ናይጄሪያ ከጠንካራነቷና በመድረኩ ካላት የካበተ ልምድ አንፃር ደሴቲቱ በፍልሚያው በቀላሉ እንደምትሸነፍ ቢገመትም ሜዳ ላይ የሆነው ግን ከዚህ ተቃራኒ ነው። ጨዋታውም በአፍሪካው ታላቅ የእግር ኳስ መድረክ እንግዳ ቡድን 2 ለ 0 አሸናፊነት ፍፃሜውን አግኝቷል። ውጤቱንም ወደ አፍሪካው ዋንጫ ስትመጣ በርካቶች እርግጠኛ ሆነው ከምድቧ እንኳን እንዳማታልፍ የገመቷት አገር ግምቶቹን ሁሉ ማክሸፍ እንደቻለች ያስመሰከረ ሆኗል። በሰባት ነጥብ እና በአምስት ግቦች ከምድብ ሁለት ቀዳሚ ሆና ያጠናቀቀችው አገሪቱም ናይጄሪያን በማስከተል 16 ቱን መቀላቀሏም በአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ማንም የማይዘነጋው አዲስ ታሪክ ሆኖ ተመዝግቦላታል። እኤአ የ2013 የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮኗን ናይጄሪያን በድንቅ ብቃት ያሸነፉት ማዳካስካሮች በቀጣዩ መርሐ ግብር የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ከሌላኛዋ ጠንካራ የእግር ኳስ አገር ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ተጫውታለች።መደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ሁለት አቻ በተጠናቀቀው ጨዋታ፤ በመጨረሻ በማዳጋስካር የ 4 ለ 2 አሸናፊነት መቋጫውን አግኝቷል። የማዳጋስካር ፕሬዚዳንት አንደሪ ራጆሊናን ከጨዋታ ቀድሞ የመንግሥት ድጎማ በማድረግ አራት መቶ ሰማንያ ደጋፊዎችን ብሄራዊ ቡድኑን እንዲያበረታቱ ካይሮ የሚያደርሳቸውን የአውሮፕላን ወጪ ሸፍነው፤ ስታዲየም እንዲገኙ ማድረጋቸው ለውጤቱ መገኘት ወሳኝ ሆኖ ታይቷል። አዲስ አበባ ላይ በተካሄደው 39ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ጉባኤ ካሜሩናዊው ኢሳ ሃያቱ ለሦስት አስርታት ዓመታት የነገሱበትን በትረ ስልጣን በመረከብ ካፍን በፕሬዚዳንትነት መምራት የጀመሩት ማዳጋስካራዊው አህመድ አህመድ፤ ካይሮ በመገኘት ለቡድኑ ጥንካሬና አስደማሚ ጉዞ ከፍተኛውን አስተዋፆኦ አበርክተዋል። ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን ጨዋታ በማሸነፍ የአፍሪካ ዋንጫው አስደናቂና ተዓምራዊ ጉዟቸውን የቀጠሉት ማዳካስካሮች ውጤቱን ተከትሎ ወደ ሩብ ፍፃሜው ማለፍ ችለዋል።ይህ ውጤትም በመዲናዋ አንታናናሪቮና ሌሎች ከተሞች እንዲሁም በስታዲየም የተገኙ የአገሬው ደጋፊዎች በእጅጉ አስፈንጥዟል። ከሁሉ በላይ ግን በርካታ እግር ኳስ አፍቃሪያንና የዘርፉ ባለሙያዎች ከአስራ አምስት ዓመት ቀድሞ እኤአ በ2004 በተካሄደው የአውሮፓ ዋንጫ ላይ የግሪክ ብሄራዊ ቡድን ሳይጠበቅ የሰራውን የማይታመን ድንቅ ታሪክ ሊደግሙት እንደሚችሉ ሰፊ ግምት ሰጥቷቸዋል። ሩብ ፍፃሜው ፍልሚያም ለአፍሪካ ዋንጫው እንግዳ በሆነችውና በፊፋ የአገራት የእግር ኳስ ደረጃ 108 ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ማዳጋስካርን፤ በአፍሪካ ዋንጫው ብቻም ሳይሆን በዓለም ዋንጫ ሳይቀር መሳተፍ የቻለችውና በፊፋ የአገራት የእግር ኳስ ደረጃ 25ተኛ የሆነችው ቱኒዚያ አገናኝቷል። በጨዋታው ከሰሜን አፍሪካዊቷ አገር ጋር የተፋጠጡት ማዳጋስካሮች ከአስደማሚ የመድረኩ ቆይታ በኋላ በመጨረሻ ለቱኒዚያን እጅ ሰጥተዋል። ከአስራ አምስት ዓመት በፊት የአፍሪካው ሻምፒዮን የነበረችው ቱኒዚያ፤ጨዋታውን ሶስት ለዜሮ አሸንፋለች። በርካቶችም ከሁለቱ አገራት ቡድን ጥራትና ደረጃ አንፃር የማዳጋስካር ሽንፈት ብዙም የሚያስገርም አለመሆኑን ተስማምተውበታል። በውጤቱ ምንም እንኳን ማዳጋስካር የግሪክን የአውሮፓ ዋንጫ ታሪክ አፍሪካ ላይ ለመድገም ሳትታደል ብትቀርም፤ በፈርኦኖቹ ሰማይ ስር ደምቀው የታዩት የዴሴቷ ኮከብ ተጫዋቾች ግን አገራቸውንና ስማቸውን ከፍ አድርገው ማስጠራት ችለዋል። የሚገባቸውን ያህል ክብርና እውቅና ማግኘት አልተቸገሩም። የደሴቲቷ ተጫዋቾች በአፍሪካው ዋንጫ ያሳዩት ድንቅ ብቃትና ያልሸነፍ ባይነት ፅናት የበርካቶችን ጭብጨባ በማግኘት ብቻ አልተወሰነም።ይልቅስ በአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች እይታ ውስጥ እንዲገቡም አስችሏቸዋል። ከሁሉ በላይ ግን የአገሬው እግር ኳስ ፌዴሬሽንም በቀጣይ ስፖርቱ ለማሳደግ በተለይ ወጣቶች ላይ ትኩረት መስጠት ከቻለ አገሪቱ ምርጥ ተጫዋቾች እንዳላት ማስመስከሩን በርካቶች ተስማምተውበታል። በአህጉሪቱ ታላቅ የእግር ኳስ መድረክ ሳይጠበቁ ክስተት መሆን የቻሉት የማዳጋስካር ኮከቦች አገራቸው ሲመለሱም የጀግና አቀባባል ቢደረግላቸውም የሚገርም አይሆንም። አዲስ ዘመን ሀምሌ 8/2011 ታምራት ተስፋዬ
ስፖርት
https://www.press.et/Ama/?p=14175
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e1cd3a018ef4300f5b4f47f8270b52f8
3d2164bc3852811e7a5783986eb11711
ሰባት
ሰባት በተራ አቆጣጠር ከስድስት የሚከተለው ቁጥር ነው። ምልክቱ ከግዕዝ እንደ ተወረሰ ፯ ነው፣ ይህም ከግሪክ አልፋቤት ፊደል ዜታ (በትንሹ «ζ») እንደ ተወሰደ ይታመናል። በብዙ ልሳናት የሚገኘው ምልክት 7 ከሕንዳዊ ቁጥር ምልክቶች ተደረጀ። እነዚህ ምልክቶች በአውሮፓ ከ968 እና 1550 ዓም መካከል እየተደረጁ ተቀባይነት አገኙ። ከዚያ አስቀድሞ በሮማውያን ቁጥር ምልክቶች የ«ሰባት» ምልክት «VII» (ወይም vij) ነበር። ቁጥር
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
0fad7ef3939e7dd84f6c1cb7b07e1d18
4e943d15e14117a065081d9451faf236
ኮሮናቫይረስ፡ ስለ አዲሱ የኮቪድ ዝርያ እስከ አሁን የምናውቃቸው 10 ነጥቦች
በፈረንጆች ገና ይህ ያልተጠበቀ ዜና መሰማቱ ለጊዜው አውሮጳን እያመሳት ነው፡፡ ከብሪታኒያ የሚመጡ አውሮፕላኖች ላይ እግድ እያወጡ ያሉት የአውሮጳ አገራት ድንበራቸውን ጠርቅመው እየዘጉት ነው፡፡ ለመሆኑ ይህ አዲስ የኮቪድ ዝርያ ምንድነው? 1ኛ፡- በብሪታኒያ በተለይም በሎንደንና አካባቢው እስከዛሬ ታይቶ የማይታወቅ የተህዋሲው ናሙና ተገኝቷል፡፡ መገኘቱ ብቻ ሳይሆን በታመሙ ሰዎች ላይ በብዛት የሚታየው የቫይረስ ዓይነትም ይኸው ዝርያ መሆኑ ድንጋጤን ፈጥሯል፡፡ 2ኛ፡- ይህ የቫይረስ ዝርያ ሌሎች የተህዋሲ ዝርያዎችን በፍጥነት እየተካ ቦታውን እየያዘ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ 3ኛ፡- ራሱን የሚያባዛበት መንገድ ለየቅል መሆኑ ምናልባት ለቁጥጥር ያስቸግር ይሆን የሚል ስጋትን ጨምሯል፡፡ ከመተንፈሻ አካል ውጭ ያሉ ሴሎችንም ራሱን እየለወጠ የማጥቃት አቅም ሊኖረው ይችል ይhoን የሚል ስጋትም አለ፡፡ 4ኛ፡- ለመጀመርያ ጊዜ ይህ የተህዋሲ ዝርያ የተገኘው በመስከረም ወር ነበር፡፡ በጥቅምት ወር ሎንዶን አካባቢ በኮቪድ ከተያዙት ሲሶዎቹ የዚህ ተህዋሲ መልክ ተገኘባቸው፡፡ በታኅሣሥ ወር ደግሞ 75 ከመቶዎቹ ታማሚዎችን የለከፈው ይህ ልዩ ተህዋሲ መሆኑ ተረጋገጠ፡፡ 5ኛ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ቅዳሜ ዕለት በሰጡት መግለጫ ይህ ተህዋሲ እስከዛሬ ከነበረው ቫይረስ ጋር ሲወዳደር የመዛመት ዕደሉ በ70 ከመቶ የፈጠነ ነው ብለዋል፡፡ 6ኛ፡- አዲሱ የተህዋሲ ዝርያ በጊዜ ሂደት ራሱን ቀይሮ ይሁን ወይም ከሌላ ቦታ መጥቶ ለጊዜው የታወቀ ነገር የለም። 7ኛ፡- አዲሱ የተህዋሲ ዝርያ በመላው ብሪታኒያ የተሰራጨ ቢሆንም አሁን ክምችቱ በብዛት የሚኘው በለንደንና አካባቢው ነው፡፡ ከለንደን በተጨማሪ በደቡብ ምሥራቅና በምሥራቅ ኢንግላንድም እንዲሁ በስፋት ተመዝግቧል፡፡ 8ኛ፡- ኔክስትስትሬይን የተሀዋሲ ዝርያዎችን የዘረ መል ኮድ የሚመዘግብ ድርጅት ሲሆን፣ ይህ ልዩ የተህዋሲ ዝርያ ከብሪታኒያ ወደ ዴንማርክና አውስትራሊያ መዛመቱን ተናግሯል፡፡ ኔዘርላንድና ጣሊያንም ይህ አዲሱ የተህዋሲው ዝርያ አገራቸው መግባቱን አረጋግጠዋል፡፡ 9ኛ፡- ይህ ልዩ የተህዋሲ ዝርያ ቅንጣት በደቡብ አፍሪካም ተገኝቷል የተባለ ሲሆን በኋላ ላይ የወጡ መረጃዎች ግን ከዚህ ብሪታኒያ ተገኘ ከተባለው ተህዋሲ ጋር የዝርያ ተመሳሳይነት የላቸውም ብለዋል፡፡ 10ኛ፡- ተህዋሲው ራሱን ቆርጦ እየቀጠለና እያባዛ ሊያመልጥ ቢችልም አሁን ወደ ገበያ እየገቡ ያሉ ክትባቶች ግን ማንነቱን ያጠፉታል፣ ፈውስም ይሆናል ተብሎ በስፋት ታምኗል፡፡ ከዚሁ አዲስ የተህዋሲ ዝርያ ጋር ተያይዘው የሚነሷ አንኳር ጥያቄዎች የኮቪድ ተህዋሲ እስከዛሬ ሌሎች ዝርያዎች ኖረውት ያውቃሉ? አዎ! ዛሬ በተለያየ ዓለም የምናገኘው የቫይረስ ዝርያ ቅንጣት ቻይና ዉሃን ከተማ ከተገኘው ዝርያ ጋር አንድ ዓይነት አይደለም፡፡ አሁን በብዙ የአውሮጳ አገሮች የሚገኘው D614G የሚባል የተህዋሲ ዝርያ ዓይነት ነው። ይህ የተህዋሲ ዝርያ ቅንጣት ከየት ተወለደ? ተህዋሲው ራሱን እየቀየረ ሊመጣ ይችላል፡፡ ምናልባት መነሻው ሊሆን የሚችለው ደካማ የመከላከል አቅም ካለው በሽተኛ ራሱን ቀይሮ የተነሳ ተህዋሲ ነው የሚሆነው፡፡ አንድ ታማሚ ተህዋሲውን ማሸነፍ ሲሳነው ሰውነቱ የተህዋሲው መራቢያ ሆኖ ሊያገለግል ይችላል፡፡ ይህ የተህዋሲ ዝርያ ከሌሎች ዝርያዎች የበለጠ ገዳይ ነው? እስከአሁን በዚህ ረገድ የታወቀ ነገር የለም፡፡ ገና በደንብ መጠናት ይኖርበታል፡፡ ለጊዜው የሚታወቀው በከፍተኛ ፍጥነት ከሰው ወደ ሰው እንደሚተላለፍ ብቻ ነው፡፡ ያም ሆኖ ብዙ ሰዎችን ማዳረስ ከቻለ ብዙ ሰዎች አልጋ ይይዛሉ፡፡ ይህ ደግሞ በተዘዋዋሪ ሞትን ሊጨምር ይችላል፡፡ ተገኙ የተባሉት ክትባቶች ይህን...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
8f490c18061b9ddf9570ea5f290b29f3
c2cc4922a12f7178d56eb7e176e67cb5
ፒቲኤ ባንክ ለንግድ ባንክና ለአየር መንገድ የ300 ሚሊዮን ዶላር ብድር ማፅደቁን አስታወቀ
የምሥራቅና የደቡባዊ አፍሪካ አገሮች የንግድና የልማት ባንክ (ፒቲኤ) በኢትዮጵያ ትኩረት ካደረገባቸውና ብድር ሊያፀድቅላቸው ከሚያስባቸው ኩባንያዎች መካከል፣ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የ300 ሚሊዮን ዶላር ወይም የስድስት ቢሊዮን ብር ብድር ማፅደቁን፣ የባንኩ ፕሬዚዳንትና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ይልማ ታደሰ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡አቶ አድማሱ በተለይ ከሪፖርተር ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ ፒቲኤ ባንክ ለሁለቱ መንግሥታዊ ተቋማት ካፀደቀው ብድር በተጨማሪ በኃይል ዘርፍ፣ በማዕድን ዘርፍ፣ በቱሪዝም ዘርፍ በተለይ በሆቴል ቢዝነስና በአግሪቢዝነስ ዘርፎች ላይ ተጨማሪ ብድሮችን ለማቅረብ ፍላጎት እንዳለው ገልጸዋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው ዓመት 50 ሚሊዮን ዶላር ብድር ማግኘቱ ሲታወስ፣ ሐበሻ ሲሚንቶ 40 ሚሊዮን ዶላር ከፒቲኤ ባንክ በብድር ማግኘቱ አይዘነጋም፡፡ ‹‹እንደ ኢነርጂ፣ አግሪ ቢዝነስ እንዲሁም ቱሪዝም የመሳሰሉት ፕሮጀክቶችን ፋይናንስ ለማድረግ እየተመለከትን ነው፡፡ ብድር ልንሰጥባቸው የሚችሉ መስኮች ብዙ አሉ፡፡ ፕሮጀክቶችን ወደ መመዘኑ እየገባን ነው፤›› ያሉት አቶ አድማሱ፣ ምንም እንኳ ሕጋዊ ስምምነት ሳይደረግ ፋይናንስ የሚደረጉ ፕሮጀክቶችን ከመግለጽ እንደሚቆጠቡ ቢገልጹም፣ በቅርቡ ይፋ የሚደረጉ እንዳሉ ተናግረዋል፡፡ባንኩ ከግሉ ዘርፍ ጋር አብሮ ለመሥራት ዝግጁ መሆኑን የገለጹት ፕሬዚዳንቱ፣ ነገር ግን ሁሉም የባንኩን መመዘኛዎች ማሟላት እንደሚጠቅባቸው አሳስበዋል፡፡ ‹‹ያንን ማድረግ እንደሚችሉ ያሳዩና ያስመሰከሩ በርካቶች  አሉ፡፡ ለምሳሌ የኢትጵያ ንግድ ባንክ፣ ኢትዮ ቴሌኮም እንዲሁም የባህር ትራንስፖርትና የማሪታይም አገልግሎት ድርጅት አብረናቸው ለመሥራት ክፍት ከሆኑት ተቋማት መካከል የሚጠቀሱ ናቸው፤›› በማለት ጠቅሰው፣ ብድር የሚሰጣቸው ተቋማት በአብዛኛው በኤክስፖርት መስክ የተሠማሩት እንደሚሆኑ ይፋ አድርገዋል፡፡ ወደፊት የብሔራዊ ባንክ ሕጎች ሲፈቅዱም ለግል ባንኮች ለማደበር ፒቲኤ ፍላጎት አለው ብለዋል፡፡ከዚህ ባሻገር በውጭ ከሚኖሩ ዜጎችና ከሌሎች አፍሪካውያን ካፒታል በቀላሉ ለማሰባሰብ የሚያስችል የዳያስፖራ ቦንድ ሽያጭ የመጀመር ዕቅድ እንዳለው አስታውቀው፣ ከዚህ ቀደም በዚምባብዌ ተመሳሳይ የቦንድ ሽያጭ በባንኩ ዋስትና መሠረት መከናወኑን አስታውሰዋል፡፡ በኢትዮጵያም ከውጭ ሊገኝ የሚችል ትልቅ ካፒታል በዳያስፖራ ቦንድ አማካይነት ለማሰባሰብ ከንግድ ባንክና ከሌሎች ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር ለመሥራት እየተዘጋጀ እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡አቶ አድማሱ የፒቲኤ ባንክ አመራርነቱን ሲረከቡ ባንኩ አንድ ቢሊዮን ዶላር ሀብት እንደነበር ገልጸው፣ በአሁኑ ወቅት ግን አራት ቢሊዮን ዶላር ሊደርስ መቻሉን፣ በባንኩ ባለድርሻ እንዲሆኑ ከሚፈልጉት መካከል ደቡብ ሱዳን፣ ማዳጋስካርና ሞዛምቢክ እንደሚጠቀሱ አስታውቀዋል፡፡ በባንኩ ድርሻ ያላቸው አገሮች ብዛት ከ20 በላይ መድረሱን፣ ከዚህ በተጨማሪ በተቋም ደረጃ በባንኩ ኢንቨስት የሚያደርጉትን ባለድርሻዎች ጭምሮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከ19 ወደ 30 ማደጋቸውን ፕሬዚዳንቱ አስታውሰዋል፡፡ ከጡረታ ፈንድ፣ ከአገሮች የሚዋጣ ተቀማጭ ፈንድ፣ እንዲሁም ከኢንሹራንስ ኩባንዎች ተቀማጭ ሒሳብ ራሱን ፋይናንስ በማድረግ በባንኩ አባል አገሮች ላይ ይደርስ የነበረውን የመዋጮ ጫና መቀነሱን አቶ አድማሱ አስረድተዋል፡፡ 
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/8123
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
701062d163ced913ff8b62ca3fda240e
2f9e6ee62ea2135cecd0d0152bc7422f
ኮሮናቫይረስ፡ አለም ከኢቦላ እልህ አስጨራሽ ትግል ሊማር ይገባል
ቢቢሲ የኖቤል አሸናፊ የሆኑትን የቀድሞ የላይቤሪያ መሪ በኮሮናቫይረስ ላይ ያላቸውን አስተያት ጠይቋቸዋል። የቀድሞዋ ፕሬዚዳንትም ለዓለም ሕዝብ ያላቸውን መልዕክትም አስተላልፈዋል። እንደ ጎርጎሳውያኑ 2014 የኢቦላ ወረርሽኝ 2ሺህ የሚሆኑ ዜጎቻችን የቀጠፈበት ወቅት ሲሆን፤ ወረርሽኙም ባልተጠበቀ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እየተዛመተም ነበር። በዚያ ወቅት ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ባለሙያዎችን እንዲሁም ቁሳቁሶችን በማስተባበር እንዲልኩልን በመማፀን ደብዳቤ ፃፍኩላቸው። የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሲተባበር የምንፈራውን ወረርሽኝም ሊቀንስ እንደሚችል አስረዳሁ። አሁንም ቢሆን ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም መናገር የምፈልገው መተባበር እንደሚያስፈልግ ነው። • የኮሮናቫይረስ መነሻ የነበረችው ዉሃን ከተማ በከፊል ለእንቅስቃሴ ክፍት ሆነች በሁለት ዓመታት ውስጥ 11 ሺህ 325 ሰዎች በምዕራብ አፍሪካ ላይቤሪያን ጨምሮ፣ በሴራሊዮን፣ በጊኒ በበሽታው ሞተዋል። ከስድስት ዓመታት በፊት በጦርነት ተዳክማ የነበረችው የላይቤሪያ ኢኮኖሚ የበሽታውን መዛመት መሸከም እንደማይችል፣ ያለው የጤና ሥርዓትም ያሽቆለቆለ ከመሆኑ አንፃር ለበሽታው እንድንጋለጥና እንዲዛመትም ምክንያት ሆኗል። ዓለም አቀፍፍ ማኅበረሰብም ለምዕራብ አፍሪካ ያሳየው ምላሽም አጠቃላይ ያለንን የጋራ የጤና ደህንነት የሚያሳይ ነው። ይህንንም ተላላፊ በሽታ በዚሁ መግታት ካልቻልን የትኛውም አገርም ሆነ ቦታ ላለ ማንኛውም የሰው ዘር ጠንቅ ነው በማለት ተከራከርኩ። ይህንም ተከትሎ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በጎ ምላሽ ሰጠ፤ ምላሹም ጥሩ ነበር። በተባበሩት መንግሥታትና በአለም አቀፉ የጤና ድርጅት አስተባባሪነትም የተለያዩ እርዳታዎችም ተሰባሰቡ። አሜሪካም ቀጥላ ይህንኑ መንገድ ተከተለች። አብረንም ይህንን እልህ አስጨራሽ ትግል ተወጣነው። የዚያን ወቅት በተሰራው አመርቂ ሥራ ምክንያት ውጤታማ የሆኑ ክትባቶች እንዲሁም ሌሎች መድሃኒቶች በዓለም ላይ ምጡቅ በሚባሉ ሳይንቲስቶች አማካኝነት ተሰራ። አሁንም በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት የምናገረው ቢኖር ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተመሳሳይ የሆነ ትብብር እንዲያደርግ ነው። ምንም እንኳን አፍሪካ እንደ አህጉር ቫይረሱ ሲመጣ ቢዘገይም፤ የጊዜ ጉዳይ ነው እንጂ መዛመቱን ለመታገል ምንም ዝግጅት ያላደረገችውን አህጉር ክፉኛ እንደሚመታት ሳይታለም የተፈታ ነው። መዛመቱን ለመቀነስ አብረን፣ ተደጋግፈን ልንሰራ ይገባል። ለቫይረሱ መዛመት የተሰጠው ምላሽ ከእስያ ወደ አውሮፓ እንዲሁም ወደ አሜሪካ ስህተቶች ተፈፅመዋል። ጊዜ ባክኗል፣ መረጃ ተደብቋል እንዲሁም በማይሆን መንገድ ተላልፏል። እምነትም ተሰብሯል። "እኔም ተመሳሳይ ስህተት ሰርቻለሁ" ፍራቻ፣ መደበቅ፣ መረጃዎችንም አለመግለፅ እንዲሁም ቤተሰቦቻቸውን ለመደበቅ መሯሯጥ ነበር፤ እናም መፍትሄው ከማኅበረሰቡ ውስጥ ነበር። እኔም አውቃለሁ፤ እነዚህን ሁሉ ስህተቶች ከስድስት ዓመታት በፊት ፈፅሜያቸዋለሁ። እኔ ብቻ ሳልሆን ዓለም አቀፍ ድጋፍ የሚሰጡትም ይህንኑ ሰርተዋል። ስህተታችንም አስተካክለናል፤ ከማኅበረሰቡም ጋር አብረን እየሰራን ነው። የመዛመቱን ሁኔታ ለመቀነስ ብዙዎች ድንበሮቻቸውን እየዘጉ ነው። ይህ ማለት ግን ብቻችንን ነን ማለት አይደለም፤ እያንዳንዱ አገርም በራሱ ተነጥሎ ቆሟል ማለት አይደለም። በተቃራኒው ይሄ የማኅበረሰቡ የጋራ ምላሽ ነው፤ ድንበሮችን መዝጋት ልዩነት ያመጣል። • የህክምና ባለሙያዎቻቸውን ለመከላከል የሚተጉት ቱኒዚያውያን ሁሉም ዜጎች፣ ሁሉም አገራት የራሳቸውን ድርሻ ሊወጡ ይገባል። "አሸናፊ ሆነን ወጥተናል" በላይቤሪያ ኢቦላ ወረርሽኝ አሸናፊ ሆነን መውጣታችን እንደ ማኅበረሰብ ጠንካራ አድርጎናል። በኢቦላ ወረርሸኝ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
e0e46ecca5c8268d748695b73772d868
12d782c425d7391b04892df4943cc309
በዓሉ ከትራፊክ አደጋ የፀዳ ለማድረግ በቂ ዝግጅት ተደርጓል- የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን
የዘንድሮ የፋሲካ በዓልን ከትራፊክ አደጋ  የፀዳ  ለማደረድ በቂ ዝግጅት ማድረጉን  የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ።የዘንድሮውን የፋሲካ በዓልን ተከትሎ ህብረተሰቡ በዓሉን ከትራፊክ አደጋ የፀዳ ሆኖ እንዲያሳልፍ ዘንድ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ህዝብ በሚበዛበት አካባቢ እና ለአደጋው የተጋለጡ የተባሉ ስፍራዎች ተለይተው ትኩረት ተሰጠቷቸው እየተሰራ እንደሚገኝም ኮሚሽኑ አስታውቋል፡፡ ከአደጋ የፀዳ በዓለን ለማሳለፍ የጥራፊክ ፖሊሶች እና ሌሎች የጸጥታ አካላት ከሚያደርጉት ጥበቃ እና ጥንቃቄ በተጨማሪ ህብረተሰቡም ራሱን እና ሌሎቹን ከአደጋ በመጠበቅ ኃላፊነቱን እንዲወጣ መልዕክት ተላልፏል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/31926/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
3ed8d05c47c93c1618707c19111d30b9
ba3dbd921fc8800c148e74147adcbc12
ባለስልጣኑ በ25 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር የ15 መንገዶች ግንባታ ስምምነት ተፈራረመ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን  ከ25 ነጥብ 8ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚደረግበት 15 መንገዶችን ከተለያዩ ተቋራጮች ጋር ስምምነት  ተፈራረመ።መንገዶቹ  አንድ ሺ ሀያ ሁለት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸው ሲሆኑ÷ አንድ ከባድ የመንገድ ጥገናና አንድ የጠጠር መንገድን ጨምሮ ቀሪዎቹ በአስፋልት ደረጃ የሚገነቡ ናቸው ተብሏል።መንገዶቹን ሰርቶ ለማጠናቀቅም እንደየ መንገዱ ሁኔታ  ከአንድ አመት እስከ አራት አመት ጊዜን የሚወስዱ መሆናቸው ተገልጿል ።የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት÷ ከፍተኛ ህዝባዊ ጥያቄ ይነሳባቸው ከነበሩትን መንገዶች መካከል ወደ ግንባታ ለመሸጋገር በመብቃታቸው ለአገራችን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሚያበረክቱ ት አስተዋፅዖ ከፍ ያለ  ነው ብለዋል።ቀደም ብለው ከተፈረሙ መንገዶች መካካል በውላቸው መሰረት የቅርብ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ 20ፕሮጀክቶች ወደ ግንባታ እንዲሸጋገሩ መደረጋቸውን አብራርተዋል።አያይዘውም 21የመንገድ ፕሮጀክቶች ሙሉ ለሙሉ ግንባታቸው ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆኑ የተደረገ ሲሆን÷ በተለያዩ የሃገራችን አካባቢዎች የሚገኙ 15ፕሮጀክቶች ወደ ፍጻሜቸው እየተቃረቡ መሆናቸውን ዋና ዳሬክተሩ ገልጸዋል።የእነዚህ 15 መንገዶች ግንባታ ወጪም ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ሲሆን ፕሮጀክቱን ከፈረሙ 11ተቋራጮች መካከልም 7ቱ ሀገር በቀል ተቋራጮች  ናቸውም ነው የተባለው ።መንገዶቹ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚገኙና በጠጠር ደረጃ የነበሩ ከመሆናቸውም ባለፈ ለተለያዩ እንቅስቃሴዎች ምቹ ያልነበሩና ለዘመናትም የህዝብ ጥያቄ ሆነው የቆዩ መሆናቸው ተነግሯል ።በጥቅሉ የመንገድ ፕሮጀክቶቹ የጎን ስፋት በገጠር 10 ሜትር ሲሆኑ በዞን ፣ በቀበሌ ፣በወረዳ ፣እና በዞን እንደአስፈላጊነቱ ተጨማሪ ስፋት ይኖራቸዋል ተብሏል።መንገዱ ሲጠናቀቅም በአካባቢው ማህበረሰብ ኑሮና ኢኮኖሚ እድገት ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንደሚያመጣ የተገለፀ ሲሆን ÷እንደ ሀገርም የሀገሪቷን ኢኮኖሚ ለማሳለጥ በሚደረገው እንቅስቃሴ የራሱን ጉልህ ሚና ይጫወታል ተብሏል።በትዝታ ደሳለኝ የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a3%e1%88%88%e1%88%b5%e1%88%8d%e1%8c%a3%e1%8a%91-%e1%89%a025-%e1%8a%90%e1%8c%a5%e1%89%a5-8%e1%89%a2%e1%88%8a%e1%8b%ae%e1%8a%95-%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%8b%a815-%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%88/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
78996d9b39fec684a3cd061e973e1239
9fd3b35f51b4241b95677ec29388acfc
በአፍጋኒስታን አጥፍቶ ጠፊ ባደረሰው ፍንዳታ የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
በአፍጋኒስታን ኾስት ክፍለ ሀገር ደግሞ አንድ አጥፍቶ ጠፊ በወታደራዊ ሰፈር በሚገኝ መስጊድ ውስጥ ባደረሰው ፍንዳታ ቢያንስ 26 ሰዎች ተገድለው 50 መቁሰላቸውን የሀገሪቱ ወታደራዊ ኃይል ገልጿል።የአፍጋኒስታን ብሄርዊ ወታደራዊ ኃይል ቃል አቅባይ ካፒቴን አብዱላ ፍንዳታው የደረሰው የአርብ ፀሎት ላይ በመሆኑ ብዙ ሰዎች ነበሩ ብለዋል።ቶሎ የተባለው የአፍጋኒስታን የዜና ቴሌቪዥን በዘገበው መሰረት የተገደሉት ሁሉም ማንዶዛይ ወረዳ ላይ ያሉት የብሄራዊ ወታደራዊ ኃይል አባላት ናቸው።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/deadly-attack-targets-friday-prayers-in-afghanistan-11-23-2018/4671179.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
b4b6abfbb2d86de74e757faf7ab3f041
4ccbb0caf2ab59e3ac852a1842e94a7a
ከጎጂ ልማዳዊ ድርጊት የፀዳች ኢትዮጵያን ለመገንባት እቅድ ይዞ እየሰራ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታወቀ
አዲስ አበባ፤ ህዳር 23/2006/ዋኢማ/ – በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አመቱ መጨረሻ ከጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች የፀዳች ኢትዮጵያን ለመገንባት እቅድ እዞ እየሰራ መሆኑን የወጣቶች ፣ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቁ።ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዘነቡ ታደሰ ሰሞኑን ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ በእቅድ አመቱ መጨረሻ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት የሆነውን የሴት ልጅ ግርዛት ወደ 0 ነጥብ 7 ለማድረስ እቅድ ይዞ እየሰራ ነው።የጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ችግርን ለማስቀረት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እቅድ አውጥቶ ወደ ስራ ከገባ በኋላ ብዙ ርቀት መጓዝ መቻሉን ጠቁመው፤ በ1997 ዓ.ም ላይ ከነበረው 74 በመቶ በ2000 ዓ.ም ወደ 37 በመቶ መቀነስ መቻሉን ተናግረዋል።እንደ ሚኒስትሯ ገለፃ የሴት ልጅ ግርዛትን በተለይም 0 እስከ 14 አመት እድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ሴት ህፃናት ግርዛት ላይ ሰፊ ስራ በመሰራት ወደ 23 በመቶ ማድረስ ተችሏል ብለዋል።እስካሁን ለተገኘው ውጤትም በሴቶች ልማት ቡድንን በማደራጀት፣ የሀይማኖትና የጎሳ አባቶችን በመጠቀም የህብረተሰቡን ግንዛቤ መለወጥ በመቻሉ ውጤቱ ተገኝቷል ሲሉ ገልፀዋል።አለም አቀፍ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ጉባዔ በጣሊያን ሀገር ተካሂዶ እንደነበር ሚኒስትሯ ጠቁመው፤ በጉባዔው ወቅትም የኢትዮጵያን ምርጥ ተሞክሮ ለሌሎች ሀገራት ማካፈል መቻሏን ገልፀዋል።በጉባዔው ወቅትም በጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ፈጣን የለውጥ አራማጅ ሀገራት ከተባሉ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ፣ ሴኔጋልና ቡርኪናፋሶ እንደሚገኙበትም ሚኒስትሯ ገልፀው፤ የአለም ሀገራትም ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት የሆነውን የሴት ልጅ ግርዛት በ2023 እ.ኤ.አ 0 ነጥብ 23 በመቶ ለማድረስ መታቀዱን ሚኒስትሯ መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/28345/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
786c234c0f2ce55b6972cee0d4279404
53774e7ed34e74b756577068f0418d4b
የፍልስጤም ፕሬዚዳንት የኢትዮጵያና የእስራኤልን ግንኙነት በተለየ ሁኔታ እንደሚያዩ አስታወቁ
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ሥልጣን ከያዙ ሁለት ጊዜ እስራኤልን በመጎብኘታቸው፣ ኢትዮጵያ ከእስራኤል ጋር ያላትን ግንኙነት በተለየ ሁኔታ እንደሚያዩት የፍልስጤም ፕሬዚዳንት አስታወቁ፡፡ አቶ ኃይለ ማርያም ፍልስጤምን ባለመጎብኘታቸው ቅሬታ እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡ 29ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ከሰኞ እስከ ማክሰኞ ድረስ ሲካሄድ በጎንዮሽ ስብሰባ የተገናኙት የፍልስጤም ራስ ገዝ አስተዳደር ፕሬዚዳንት መሐሙድ አባስና ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ ስለሁለቱ አገሮች ግንኙነት ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይቱ ወቅትም ፕሬዚዳንት አባስ ቅሬታቸውን አሰምተዋል፡፡‹‹ኢትዮጵያን እንደ አገሬ ነው የማያት፤›› በማለት ንግግራቸውን የጀመሩት ፕሬዚዳንት አባስ፣ አገራቸው ከእስራኤል ጋር ባለባት ችግር ምክንያት ኢትዮጵያ ጣልቃ በመግባት መፍትሔ እንድትፈልግ ጠይቀዋል፡፡ ‹‹ከእስራኤል ፕሬዚዳንት ቤኒያሚን ኔታንያሁ ጋር ያለው ችግር የአገሬን ሉዓላዊነትና ደኅንነት እየተፈታተነው ነው፤›› ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም በተደጋጋሚ ፍልስጤምን እንዲጎበኙ ተጋብዘው ግብዣውን ባመቀበላቸው ፕሬዚዳንቱ ቅር መሰኘታቸውን፣ ከፕሬዚዳንቱ ጋር የመጡ የአገሪቱ ባለሥልጣናትም አስረድተዋል፡፡ሪፖርተር የሁለቱ አገሮች መሪዎች ያደረጉትን ውይይት የተከታተለ ሲሆን፣ የፍልስጤም ፕሬዚዳንት ተደጋጋሚ የድጋፍ ጥያቄ ለኢትዮጵያ ማቅረባቸውን አረጋግጧል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም በበኩላቸው ሁለቱ አገሮች ችግራቸውን ተወያይተው መፍታት እንዳለባቸው ገልጸው፣ ኢትዮጵያ ከፍልስጤም ጋር ያላትን ግንኙነት ወደፊት እንደምታጠናክር ቃል ገብተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዚህ በፊት ወደ እስራኤል ያቀኑት በግላቸው እንደሆነ ገልጸው፣ ‹‹ፍልስጤምን መጎብኘት አለመቻሌን ከእስራኤል ጋር አታያይዙት፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹ሁሌ የማምነው በግንኙነትና በተሳትፎ ፖሊሲ ነው፤›› ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም፣ ‹‹እናንተም ሕዝቦቻችሁን መሠረት አድርጋችሁ በመካከላችሁ ያለውን ግጭት መፍታት ይገባችኋል፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹እኛን ሰዎች ኤርትራን ሸጣችኋታል እያሉ ያሙናል፡፡ እውነታው ግን የሕዝብ ውሳኔ ነው፤›› በማለት መገንጠል የኤርትራ ሕዝብ ውሳኔ መሆኑን አስረድተዋቸዋል፡፡ ሕዝቡ ከኢትዮጵያ መገንጠል በመፈለጉ የተገነጠለ መሆኑንም ገልጸውላቸዋል፡፡ከእስራኤል  ጋር ያለውን ችግር ለመፍታት ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እየተነጋገሩ እንደሆነ የገለጹት የፍልስጤም ፕሬዚዳንት፣ ኢትዮጵያም ልዩ አቅም ያላት አገር በመሆኗ ድጋፏን እንደሚፈልጉ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸውላቸዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም በበኩላቸው፣ ‹‹በአሜሪካ ፕሬዚዳንት ውሳኔ ዘላቂነት ላይ ጥርጣሬ ቢኖረኝም ጅምሩ ጥሩ ነው፤›› ብለዋል፡፡29ኛው የአፍሪካ የመሪዎች ጉባዔ ከ20 የማይበልጡ የአፍሪካን መሪዎች የተሳተፉበት ሲሆን፣ እ.ኤ.አ በ2020 አፍሪካን ምንም ዓይነት ኮሽታና የጥይት ድምፅ የማይሰማባት አኅጉር ለማድረግ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡ በዚህ ጉባዔ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች መካከል አንዱ፣ በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና እንዲኖር የሚፈቅድ አዋጅን ማፅደቅ የተመለከተ ነው፡፡ ስለነፃ የንግድ ቀጣና ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የኒጀር ፕሬዚዳንት ማሃማዱ ኢሱፍ፣ ድርድሩ አገሮች እስከ 90 በመቶ የሚደርሱ የሌሎች አገሮችን ምርቶች ከቀረጥ ነፃ ወደ አገራቸው እንዲያስገቡ ለማስቻል የሚደረግ መሆኑንም አመልክተዋል፡፡የአገሮች ምርት ወደ አባል አገሮች ከቀረጥ ነፃ እንዲገባ በማሰብ ያቀደው ኅብረቱ እክል እንዳጋጠመው መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ ኢትዮጵያም ከቀረጥ ነፃ ከሚገባ የምርት መጠን አንፃር የኅብረቱን የንግድ ቀጣና ስምምነት ሳትቀበለው ቀርታለች፡፡በጉባኤው መክፈቻ ላይ የዙምባብዌ ፕሬዚዳንት ሮበርት ሙጋቤ 300 ላሞች ለአፍሪካ ኅብረት በስጦታ የሰጡ ሲሆን፣ ካስፈለገ በማለት የላሞቹን ዋጋ አስበው አንድ ሚሊዮን ዶላር ለኅብረቱ በስጦታ መልክ ሰጥተዋል፡፡ ይህ ስጦታ የኅብረቱን የበጀት ጉድለት ለመሙላት ሌላ አዲስ አማራጭ ሆኖ እንዲቀርብና ሌሎች የአፍሪካ መሪዎችም ይህን አርዓያ እንዲከተሉ መሆኑን ገልጸዋል፡፡የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በዋናነት በሦስት ጉዳዮች ላይ በማተኮር ውሳኔ እንዳስተላለፈ የኅብረቱ ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ መሃማት በጉባዔው መዝጊያ ላይ ገልጸዋል፡፡ የመጀመሪያው አጀንዳ ኅብረቱን እንደገና ማደራጀት የተመለከተ ሲሆን፣ የአፍሪካ ኅብረትን እንደገና ለማደራጀት የተሰየመውን ኮሚቴ በዋና ኃላፊነት ሲመሩት የነበሩት የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፓል ካጋሜ ያቀረቡትን ሪፖርት አድምጦ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡ሁለተኛው ርዕሰ ጉዳይ የአኅጉሪቱ ወጣቶች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸው በሚጎለብትበት ላይ ውሳኔ መተላለፉን ገልጸዋል፡፡ ሦስተኛና የመጨረሻው ጉዳይ በአኅጉሪቱ ሰላምና ፀጥታ በሚሰፍንበት ላይ የኅብረቱ አባል አገሮች ቁርጠኛ ሆነው እንደሚሠሩ ቃል መግባታቸውን ገልጸዋል፡፡ በአፍሪካ በተለይም በምሥራቅ አፍሪካ እየተባባሰ የመጣውን አሸባሪነት ለመከላከልም፣ ኅብረቱ በገንዘብ መደራጀት እንዳለበት ስምምነት ላይ መደረሱን ምንጮች ገልጸዋል፡፡በምሥራቅ አፍሪካ በተለይም ከኳታር ቀውስ ጋር ተያይዞ ፍጥጫ ውስጥ ያሉትን ኤርትራና ጂቡቲን ለማሸማገል ኅብረቱ ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡ የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ኤርትራ ሁለቱን አገሮች በሚያዋስነው ድንበር የተሰየመውን የእውነታ አፈላላጊ ቡድን ለመቀበል ፈቃደኛ እንዳልሆነች ለኅብረቱ አገሮች ሪፖርት አቅርቧል፡፡ ኅብረቱ ይህንን ችግር የሚያጣራ ኮሚቴ በቅርቡ ተቋቁሞ ችግሩን ሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ስምምነት መደረሱን ለማወቅ ተችሏል፡፡ጂቡቲ ኳታር የሁለቱን አገሮች አወዛጋቢ ድንበር ጥላ ከወጣች በኋላ የአፍሪካ ኅብረት የእውነታ አፈላላጊ ቡድን እንዲያሰማራ ከመጠየቋም በላይ፣ ኅብረቱ ተጠባባቂ ኃይል እንዲያሰማራ ጥሪ አቅርባለች፡፡ ለዚህም የአፍሪካ ኅብረት በፍጥነት እንዲንቀሳቀስ ብላለች፡፡ ጂቡቲ ኤርትራ አወዛጋቢውን ድንበር ተቆጣጥራለች በማለት ክስ ማሰማቷ አይዘነጋም፡፡ ኤርትራ የእውነታ አፈላላጊ ቡድኑን አልቀበልም ማለቷን ኢጋድ ማስታወቁ፣ የአካባቢውን ሰላም እንዳያደፈርስ ሥጋት ፈጥሯል፡፡ የአፍሪካ ኅብረት የሰላምና የደኅንነት ኮሚሽነር ኢስማኤል ቼሪጉዊ መፍትሔ ለማፈላለግ በሁለቱ አገሮች ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተሰምቷል፡፡  
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8B%A8%E1%8D%8D%E1%88%8D%E1%88%B5%E1%8C%A4%E1%88%9D-%E1%8D%95%E1%88%AC%E1%8B%9A%E1%8B%B3%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%8A%A4%E1%88%8D%E1%8A%95-%E1%8C%8D%E1%8A%95%E1%8A%99%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%88%88%E1%8B%A8-%E1%88%81%E1%8A%94%E1%89%B3-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8B%A9-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%88%E1%89%81
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
24eee4e502abbbb4f29a77ebe155a551
a6067b0752153f1dae0fbf1e234b136a
‹‹ለመከፋፈል ዕድል መስጠት ስለማያስፈልግ አንድ ሆነን መቆም አለብን›› አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ማክሰኞ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም. በተካሄደው ስብሰባ፣ በምክር ቤቱ የገነፈለውን የሕዝብ ተወካዮች ሐዘንና ቁጣ ካረጋጉ በኋላ፣ የምክር ቤቱ አባላት በአንድነት ቆመው ችግሩን መቅረፍ ይገባል ሲሉ አሳሰቡ፡፡ የምክር ቤቱ ስብሰባ የተጠራው በተለያዩ ረቂቅ አዋጆች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ለማሳለፍ ቢሆንም፣ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን፣ ጉሊሶ ወረዳ፣ ጎጎላ ቃንቃ ቀበሌ ውስጥ ብሔርን መሠረት አድርጎ በተፈጸመው ጥቃት ስለተገደሉ ንፁኃን አጀንዳ ተይዞ መወያየት ይገባል፣ ሥራ አስፈጻሚው መንግሥት ተጠርቶ ማብራሪያ ማቅረብ አለበት የሚሉ ድምፆች ከአባላቱ ከተነሱ በኋላ፣ ጉዳዩ በአጀንዳነት ምክክር እንዲደረግበት ክፍት ተደርጓል፡፡ በዚህ ወቅትም በርካታ የምክር ቤት አባላት ሐዘናቸውን መቆጣጠር አቅቷቸው በዕንባ ተውጠው፣ መንግሥት ባለበት አገር የዜጎች ግድያ ማብቃት አለመቻሉን ተችተዋል፡፡ ‹‹የዛሬ ሁለት ዓመት ስንጀምር የነበረኝ ተስፋ ዛሬ የለም፣ የቆምኩለት ሕዝብ እየሞተ አመራር ሆኜ መቀጠል አልፈልግም፤›› ሲሉ የምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ሽታዬ ምናለ በመንግሥት ላይ ትችታቸውን ሰንዝረዋል፡፡ ‹‹የመከላከያ ሠራዊቱ ምን እየሠራ ነው? የደኅንነት ተቋምስ ምን እየሠሩ ነው?›› ሲሉም ጠይቀዋል፡፡ አክለውም፣ ‹‹የዜጎችን ሞት ለማስቀረት ሕግ ማስከበር ያልቻለ መንግሥትና ፓርላማ ምን ይሠራል?›› ሲሉ ስሜታቸውን ገልጸዋል፡፡ ሌሎች የምክር ቤቱ አባላትም ተመሳሳይ ጥያቄ ሲያነሱ ተደምጠዋል፡፡ አንዳንድ የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው በወከላቸው ማኅበረሰብ ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት በመግለጽ፣ ጥቃቱ ዛሬ እንዳልተጀመረና መንግሥት ችግሩን ሥርዓት ማስያዝ አቅቶት እየገነነ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡ የምክር ቤቱ አባላት በወከላቸው ማኅበረሰብ ላይ የደረሱትን ጥቃቶች የማነፃፀር አዝማሚያውን ያስተዋሉ አንዳንድ የምክር ቤት አባላት የደረሰው ጥቃት ልብ የሚሰብር ቢሆንም፣ የምክር ቤቱ አባላት የተሸረበውን ሴራ በጥንቃቄ ማስተዋል እንደሚገባቸው አሳስበዋል፡፡ ‹‹ስንነጋገር አንድ አካባቢን እንደወከለ የምክር ቤት አባል ሳይሆን፣ የኢትዮጵያን ሕዝብ እንደወከለ የፓርላማ አባል መሆን አለበት፡፡ በጠላቶቻችን አጀንዳ አንሠራም፣ በተቀደደልን ቦይ መፍሰስ የለብንም፣ አንድ መሆን አለብን፤›› ሲሉ አቶ ጴጥሮስ ወልደሰንበት የተባሉ የምክር ቤቱ አባል አሳስበዋል፡፡ መንግሥት ዋነኛው ሴራ ጠንሳሽና አዝማች የሆነውን አካል ለይቶ በአሸባሪነት መፈረጅና ዕርምጃ መውሰድ እንዳለበት የተናገሩት ደግሞ፣ የምክር ቤቱ አባልና የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አቶ ተስፋዬ ዳባ ናቸው፡፡ የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ በሰጡት ማጠቃለያ አስተያየት፣ ‹‹በአመራርነት ስንሠራ አንጀታችንን አስረን ነው እንጂ የሁላችንም ስሜት ተጎድቷል፣ ልባችን ተሰብሯል፤›› ብለዋል፡፡ በዚህ ወቅት በጥንቃቄ ማስተዋል ከምክር ቤት አባላት እንደሚገባ የተናገሩት አፈ ጉባዔው፣ ‹‹ለመከፋፈል ዕድል መስጠት አያስፈልግም አንድ ሆነን በመቆም ፈተናውን ማለፍ አለብን፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹መንግሥት ምሕረት የሌለው ዕርምጃ መውሰድ እንዳለበት ጥርጥር የለውም፣ ይህንንም ምክር ቤቱ ይከታተላል፤›› ሲሉም ተደምጠዋል፡፡ በዚሁ መሠረትም ምክር ቤቱ የራሱን ኮሚቴ አዋቅሮ ጥቃቱ በተፈጸመበት አካባቢ ተሰማርቶ ስለሁኔታው መረጃ አሰባስቦ ከተመለሰ በኋላ፣ ሥራ አስፈጻሚው መንግሥት ተጠርቶ ማብራሪያ እንዲሰጥ እንደሚደረግና ይህንንም መሠረት በማድረግ ምክር ቤቱ የውሳኔ ሐሳብ ለማሳለፍ በመግባባት፣ በዚህ ጉዳይ ላይ የተደረገው በሐዘን ድባብ የተሞላ ውይይት ተጠናቋል፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/20342
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
da4c8a85cea178def573bbabbe9137e8
d2189454596a26c09f59b56d482af45a
ቻይና በመንግሥቷ ማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ አንድ የአውስትራሊያ ወታደርን የሚያሳይ አሰቃቂ ምስል በማውጣቷ ይቅርታ እንደማትጠይቅ አስታውቃለች።
ሐሰተኛ በተባለው ምስል ሰበብ ቻይና አውስትራሊያን ይቅርታ አልጠይቅም አለች\nቻይና ጨምራም አውስትራሊያ የተፈጸመውን ድርጊት እንደጦር ወንጀል እንዳይታይ ለማድረግ እየሞከረች ነው ስትልም ከሳለች። የአውስትራሊያ ወታደሮች ንጹሀን የአፍጋኒስታን ዜጎችን መግደላቸውን የሚጠቁም ሪፖርት ከወጣ በኋላ ምርመራ እየተደረገ ነው። የቻይና ከፍተኛ ባለሥልጣን በትዊተር ገጻቸው የአውስትራሊያ ወታደር የአፍጋኒስታን ታዳጊ በስለት ሲገድል የሚያሳይ ፎቶ መለጠፋቸውን ተከትሎ፤ የተቆጣችው አውስትራሊያ ቻይና ይቅርታ ትጠይቀኝ ብላ ነበር። በማኅበራዊ ገጾች ላይ የተሰራጨው ምሰል ሐሰተኛ ነው ስትልም አውስትራሊያ ከሳለች። ቻይና በበኩሏ፤ በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ግንኙነት ለመሻከሩ ተጠያቂው አውስትራሊያ ናት ስትል ወንጅላለች። የአውስትራሊያ መከላከያ እአአ ከ2009 እስከ 2013፤ የአውስትራሊያ 25 ወታደሮች 39 የአፍጋን ንጹሀን ዜጎችን ስለመግደላቸው ተአማኒ መረጃ አግኝቻለሁ ብሏል። ቻይና ሪፖርቱ እንደወጣ አውስትራሊያን ኮንናለች። የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ቃል አቀባዩ ሊጃን ዛሆ፤ የተቀናበረ የአውስትራሊያዊ ወታደር ምስል በትዊተር ገጻቸው ለጥፈዋል። ጠቅላይ ሚንስትር ስኮት ሞሪሰን "ቤጂይንግ አስቀያሚ ምስል በመለጠፏ ልታፍር ይገባል" በማለት ቻይና ይቅርታ ትጠይቀን ብለው ነበር። በአውስትራሊያ የቻይና ኤምባሲ ግን ይቅርታ ሳይጠይቅ እንዲያውም የጠቅላይ ሚንስትሩን ንግግር ተችቷል። "እኛን የሚወቅሱት የአውስትራሊያ ወታደሮች ከፈጸሙት አሰቃቂ ተግባር የሕዝቡን ትኩረት ለመውሰድ ነው" ሲል ኤምባሲው መግለጫ አውጥቷል። አውስትራሊያ እና ቻይና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ገብተዋል። አውስትራሊያ ስለኮቪድ-19 መነሻ ምርመራ ይደረግ ማለቷን ተከትሎ ደግሞ ነገሮች ተባብሰዋል። ባለፉት ጥቂት ወራት ሁለት በቻይና ይሠሩ የነበሩ የአውስትራሊያ መገናኛ ብዙሃን ባልደረቦች እንዲወጡ ተደርጓል። በቅርቡ ሁለት የአውስትራሊያ ምሁራን ቻይና ከመግባት ታግደዋል። ቻይና የአውስትራሊያ ወይን ላይ 200% ቀረጥ መጣሏ ደግሞ ወደ ምጣኔ ሀብት ሽኩቻ ከቷቸዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
46052269a5f98dc8ae25c5ba15801208
1839a8df214a4d569b25ab6b3a468e5c
የእስራኤል ምክር ቤት አባላት ፓርላማውን ለመበተን የድጋፍ ድምፅ ሰጡ
ፓርላማው እንዲበተንም የመጀመሪያ ዙር ከፍተኛ ድምፅ ተገኝቷል ተብሏል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታንያሁ ጋር ስልጣን የመጋራት ስምምነት የገቡት የአገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ቤኒ ግራንትዝ ድጋፍም ነው ውሳኔው ያለፈው። በትናንትናው ዕለት ውሳኔ የተላለፈበት የፓርላማ ይበተን ረቂቅ እንደገና ክንሴት ተብሎ ለሚጠራው የአገሪቷ ፓርላማ ለግምገማ መቅረብ አለበት። ፓርላማውም ገምግሞ በአዲሱና ቀጣዩ ምርጫ ላይ ውሳኔ ያሳልፋል፤ በዚህም መሰረት እስራኤል በሁለት አመት ውስጥ አራተኛ ምርጫዋንም ልታካሂድም እቅድ ይዛለች። የእስራኤል የፖለቲካ ፓርቲ አባላት የአገሪቱን በጀት በተመለከተ መስማማት አቅቷቸው ለረዥም ጊዜ በማያፈናፍን አጣብቂኝ ውስጥ ገብተዋል። በትናንትናው ዕለት በነበረው የድምፅ መስጫ ስነ ስርአት 61 ለ54 በሆነ ብልጫ ፓርላማው እንዲበተን ውሳኔ ተላልፏል። ከምርጫው በፊት የአገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታንያሁ የአገሪቱን በጀት ስምምነት አዘግይተዋል በማለት "የምጣኔ ኃብት የሽብር ጥቃት" እየፈፀሙ ነው ሲሉ በቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ ወቅሰዋቸዋል። ቤኒ ግራንትዝ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የበጀቱን ስምምነት ያዘገዩት ሆን ብለውና የስልጣን ጊዜያቸውንም ባልተገባ ሁኔታ ለማራዘም ነው ይላሉ። "ኔታንያሁ እኔን ብቻ አይደለም የዋሸኝ፤ እናንተንም ዋሽቷችኋል። የእስራኤልን ህዝብ አጭበርብሯል" በማለትም ወርፈዋቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ በበኩላቸው ወቅቱ "የምርጫ አይደለም። የአንድነት ጊዜ ነው" ብለዋል። በስልጣን የመጋራቱ ስምምነት መሰረት ናታንያሁ በጠቅላይ ሚኒስትርነት 18 ወራት ካገለገሉ በኋላ ለቤኒ ግራንትዝ ማስተላለፍ አለባቸው። ነገር ግን በአሁኑ ወቅት የበጀቱ ስምምነት ወደየትም ባለመሄዱ ስልጣናቸውን ለማስረዘም ክፍተት እየፈለጉ ናቸው በማለት ተንታኞች መናገራቸውን ታይምስ ኦፍ እስራኤል ዘግቧል። አገሪቷ በአውሮፓውያኑ 2018 በፀደቀ በጀት እየሰራች ያለች ሲሆን ከዚያም በኋላ ሶስት ምርጫዎችን አካሂዳለች። የቀኝ ክንፉ ሊኩዊድ ፓርቲ መሪ የሆኑት ናታንያሁ በሙስና ወንጀልም የፍርድ ሂደታቸው እየታየ ነው። ጉቦ በመክፈል፣ በማጭበርበርና እምነት በማጉደል ውንጀላ የቀረበባቸው መሪው በጭራሽ እንዳልፈፀሙ ይናገራሉ።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
7bba95ec02826ea204f9e24c346e164d
f5b3ac7884c2a144d9eb0843e72d41db
የኦሮሚያና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች በአጎራባች አካባቢዎቻቸው የፌዴራል የፀጥታ አካላት ገብተው የማረጋጋት ሥራ እንዲሰሩ ተስማሙ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶክተር አብይ አህመድ  በሠጡት ትዕዛዝ መሠረት የኦሮሚያና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ርዕሳና መስተዳደሮች በክልሎቹ አጎራባች አካባቢዎች የፌዴራል የፀጥታ አካላት በአፋጣኝ ገብተው የሰላምና መረጋጋት ሥራ እንዲሰሩ ተስማሙ። ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶክተር አብይ አህመድ አልፎ አልፎ የሚታየው የዜጎች ሕይወት መጥፋት እንዲቆም፣ ይህንን የሚያባብሱ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ፣ በአጠቃላይ አሁን የተፈጠረውን ብሩህ ተስፋ ለማስቀጠል በፍቅርና አብሮነት ሕዝቡ እንዲተጋ፤ ከዚህ በተቃራኒው የሚፈጸሙ ተገቢ ያልሆኑ ድርጊቶችን ለመከላከል የኢፌዴሪ መከላኪያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ ሕግ የማስከበር ሥራቸውን በኃላፊነት ስሜት እንዲወጡ ትዕዛዝ መስጠታቸው ይታወቃል።ጠቅላይ ሚኒሰትሩ የሠጡትን መመሪያ ተከትሎም የኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር ውይይት አድርገዋል።በውይይታቸውም ግጭት በተፈጠርባቸው አጎራባች አካባቢዎች የፌዴራል የፀጥታ ኃይል በመግባት የጸጥታ፣ የሠላምና መረጋጋት ሥራ እንዲሰራ፤ እንዲሁም የሕግ ማስከበር ኃላፊነቱን እንዲወጣ መስማማታቸውን የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት  በላከው መግለጫ አስታውቋል።ለአፈጻጸሙ የሁለቱም ክልል የመንግሥት መዋቅሮች ከፌዴራል የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ችግሩን ለመፍታት አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚወጡ ርዕሳና መስተዳደሮቹ ማረጋገጣቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ገልጸዋል።በተለይ የሕግ-ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ እንደሚሠራና የሁለቱም ክልል ሕዝብ እንደወትሮው የለውጥ ሂደቱን በመጠበቅ ለመፍትሄው ኃላፊነቱን በተገቢው መንገድ እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል። በቀጣይ በበርካታ እሴቶች የተሳሰረውን የሁለቱ ክልል ሕዝብ ከመሰል ግጭቶች በመከላከል ለዘላቂ መፍትሄ፣ ለሰላምና ፍቅር አብሮ የሚሠራበትን ሁኔታ ለማስቀጠል ተከታታይ የሕዝብ ለሕዝብ ኮንፍረንሶችን በአፋጣኝ ለማካሄድም ርዕሰ መስተዳደሮቹ ወስነዋል።(ኤፍቢሲ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/30142/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
221745d7fd6db6020a0daf6de89f884f
55563848c49cbcc9214356ba46c336bf
የብልፅግና ፖርቲ አመራሮች በዱከም ኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞንን እየጎበኙ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፖርቲ አመራሮች በዱከም ከተማ የሚገኘውን ኢስተርን ኢንዱስትሪ ዞንን በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ።በጉብኝታቸውም የኢንዱስትሪ ዞኑን የስራ እንቅሰቃሴ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ የአመራር ስልጠና ከጥር 16 ጀምሮ በአዳማ ከተማ ስልጠና ላይ የሚገኙ ሲሆን፥ ስልጠናውም እስከ የካቲት 2 2012 ዓ.ም ድረስ ቀጥሎ የሚካሄድ ይሆናል።ስልጠናው ፓርቲው ከኢህአዴግ ወደ ብልፅግና ሃገራዊ ውህድ ፓርቲ ከተሸጋገረ በኋላ በየደረጃው ለሚገኙ ከፍተኛ አመራሮች በብልፅግና ፓርቲ ምንነትና አስተሳሰብ ዙሪያ የተዘጋጀ ነው ተብሏል።ከዚህ ባለፈም በተጀመረው ሃገራዊ ለውጥና ከለውጡ ጋር ተያይዞ በተወሰዱ እርምጃዎች፣ በተገኙ ስኬቶችና የቀጣይ ስጋቶች ላይ አመራሩ የተግባር አንድነት እንዲኖረው ለማድረግ ታልሞ የተዘጋጀ መሆኑንም ተገልጿል።በተጨማሪም ለሃገሪቱ ህዝቦች የለውጥ ፍላጎት ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል አቅም ለመገንባትና ለቀጣይ ተልዕኮ ለማዘጋጀት ታስቦ የተዘጋጀ ነው መባሉም ይታወሳል። በሀይለኢየሱስ መኮንን
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%89%a5%e1%88%8d%e1%8d%85%e1%8c%8d%e1%8a%93-%e1%8d%96%e1%88%ad%e1%89%b2-%e1%8a%a0%e1%88%98%e1%88%ab%e1%88%ae%e1%89%bd-%e1%89%a0%e1%8b%b1%e1%8a%a8%e1%88%9d-%e1%8a%a2%e1%88%b5%e1%89%b0/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9e18995734c3841e9eb213a9217d2b05
ece943e824b8918d14d7b6da7807e46d
የጅማ እና አጋሮ ከተሞች ነዋሪዎች መንግስት በትግራይ ክልል የሚያካሂደውን የህግ ማስከበር ስራ እንደሚደግፉ ገለጹ፡፡
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 03/2013 (አብመድ) ነዋሪዎቹ በየከተሞቹ አደባባይ በመውጣት ባካሄዱት ሠልፍ መንግስት እየወሰደ ያለውን ህግ የማስከበርና ሀገር የማዳን እርምጃ የህወሃት ጁንታ ሥርዓት እስከሚይዝ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።ስግብግቡ የህወሓት ቡድን በሀገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን እዝ ላይ የፈጸመው ጥቃት የሀገር ክህደት መሆኑን ነዋሪዎቹ ባሰሙት መፈክር ገልጸዋል።መንግስት የጀመረውን ህግ የማስከበር ስራ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ያስተላለፉት ነዋሪዎቹ በሚችሉት አቅም ሁሉ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን እንደሚደግፉ አስታውቀዋል።በሌላ በኩል በአፋር ክልል የሠመራ እና ሎግያ ከተማ ነዋሪዎች ለሃገር የመከላከያ ሠራዊት አባላት ያላቸውን አጋርነት ደም በመለገስ አሳይተዋል፡፡የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የአካባቢው ሀገር ሽማግሌዎች፣ ሃይማኖት አባቶችና ሌሎችም ነዋሪዎች በተሳተፉበት የውይይት መድረክ ላይ በመከላከያ ሠራዊቱ ላይ የተፈጸመውን ጥቃትም አውግዘዋል።መከላከያ ሠራዊቱ በህወሃት ጁንታ የተጠነሰሰውን ሀገርን የማፍረስ ሴራ በማክሸፍ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና የህግ የበላይነት በማስከበር እያስገኘ ያለውን አኩሪ ገድል ለውይይቱ ተሳታፊዎች ገለጻና ማብራሪያ መሰጠቱን ኢዜአ ዘግቧል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8b%a8%e1%8c%85%e1%88%9b-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%8a%a0%e1%8c%8b%e1%88%ae-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9e%e1%89%bd-%e1%8a%90%e1%8b%8b%e1%88%aa%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%8d%e1%88%b5/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
c3029ac746e832348dd6c2f1b0969c13
1cfd1c732a358b7b4cdaf03086d4ebcf
ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገቷን ቀጣይነት እንድታረጋግጥ የዓለም ባንክ የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦችን አቀረበ
የዓለም ባንክ ኅዳር 13 ቀን 2008 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዕድገት ጥናታዊ ሪፖርት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ያለፉት አሥር ዓመታት የኢኮኖሚ ዕድገትና ፍጥነት ቀጣይነትን ለማረጋገጥ ያስችላሉ ያላቸውን ሦስት የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦች ይፋ አደረገ፡፡“Ethiopia’s Great Run: The Growth Acceleration and How to Pace It” በሚል ርዕስ ባወጣው ባለ 166 ገጽ ሪፖርት አገሪቱ ላለፉት አሥር ዓመታት አስደናቂ ዕድገት ማስመዝገቧን ይገልጻል፡፡ላለፉት አሥር ዓመታት በአማካይ በዓመት ያስመዘገበችው አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 10.9 በመቶ ከሌሎች ታዳጊ አገሮችና ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ አገሮች የላቀ ነው ብሏል፡፡የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዕድገት ስትራቴጂ ልዩ የሚያደርገው በግብርና ልማት ላይ ትኩረት ያደረገና በጠንካራ የመንግሥት የመሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት የተመራ መሆኑን የዓለም ባንክ ሪፖርት ይገልጻል፡፡የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት በርካታ አገሮች የሄዱበትና በኢኮኖሚ ባለሙያዎች የሚመከረው ከግብርና ልማት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪያላይዜሽን መሆኑን የሚያስታውሰው ሪፖርቱ፣ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገት ስትራቴጂ ግን ከዚህ የተለየ ነው ብሏል፡፡የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ስትራቴጂ ወሳኝ የሆነውን የማኑፋክቸሪንግና የኢንዱስትሪያላይዜሽን ዘርፍ በመዝለል፣ ከግብርና ወደ ኮንስትራክሽንና የአገልግሎት ዘርፍ መሸጋገሩን ያስረዳል፡፡አጠቃላይ የዕድገቱ መገለጫዎች መንግሥት በግብርና፣ በኃይል አቅርቦት፣ በትራንስፖርት፣ በኮሙዩኒኬሽንና በማኅበራዊ ዘርፎች ያደረጋቸው ኢንቨስትመንቶች መሆናቸውን ይገልጻል፡፡ይህ የመንግሥት ከፍተኛ ኢንቨስትመንትን ዕውን ለማድረግ የመከላከያ በጀት እንዲቀንስ መደረጉ፣ የመንግሥት የበጀት ጫና እንዲቀንስ ማድረጉን ይገልጻል፡፡‹‹የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገት መቀጣጠል የጀመረው እ.ኤ.አ. በ1992 ቢሆንም፣ ከ2004 በኋላ ደግሞ ፍጥነቱን ጨምሯል፡፡ በመሆኑም የዕድሜ ጣሪያ መሻሻሉንና የሕፃናትና የእናቶች ሞት በከፍተኛ ደረጃ እንዲቀንስ አድርጓል፤›› በማለት ላርስ ክርስቲያን ሙለር በኢትዮጵያ የዓለም ባንክ ዋና ኢኮኖሚስትና የሪፖርቱ አዘጋጅ ገልጸዋል፡፡የዚህን አስገራሚ ዕድገት ቀጣይነት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ የፖሊሲ ማዕቀፉ ላይ ማሻሻያ ልታደርግ እንደሚገባ ይገልጻሉ፡፡የመጀመሪያው የፖሊሲ ማሻሻያ ቀጣይ የመሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ምንጭ የማይዋዥቅ መሆኑን ማረጋገጥ እንደሚገባ፣ በተለይም በፋይናንስ ረገድ በአገር ውስጥ ምንጭ ላይ ማተኮር እንደሚገባ ሪፖርቱ ምክረ ሐሳቡን ያቀርባል፡፡ለዚህም ይረዳ ዘንድ የታክስ ገቢን ማሳደግ፣ የግሉ ዘርፍ በዚህ የመሠረተ ልማት ግንባታ እንዲሳተፍ ማበረታታት፣ እንዲሁም የመንግሥት የመሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት አስተዳደር ላይ ማሻሻያ ማድረግ እንደሚገባ ሪፖርቱ ያስገነዝባል፡፡ሁለተኛው የፖሊሲ ምክረ ሐሳብ የግሉን ዘርፍ የፋይናንስ ፍላጐት ማሟላትና ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገት በግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን ይገልጻል፡፡ሦስተኛው የፖሊሲ ምክረ ሐሳብ ደግሞ መዋቅራዊ ማሻሻያ በማድረግ ያልተነኩ የኢኮኖሚ ዘርፎች ዕምቅ ሀብቶችን መጠቀም እንደሚያስፈልግ ይገልጻል፡፡ኢትዮጵያ እስካሁን የጅምላ ንግድ ዘርፉን ክፍት ማድረጓን የሚገልጸው ሪፖርቱ፣ ያስመዘገበችውን ፈጣን ዕድገት ለማስቀጠል ሌሎች የአገልግሎት ዘርፎችንም ለምሳሌ የሎጂስቲክስና የፋይናንስ ዘርፎችን ክፍት ማድረግ እንደሚገባ ይጠቁማል፡፡የኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎች የዓለም ባንክ ያስቀመጣቸውን የመጀመሪያ ሁለት የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦች እንደሚቀበሉ ይገልጻሉ፡፡የአገር ውስጥ የፋይናንስ አቅምን ለማሳደግ በገቢ ግብር ዘርፍ ላይ ማሻሻያ በማድረግ ተግባራዊ ዕርምጃ ከመጀመራቸውም በላይ አሁን፣ ያለውን የባንኮች የተቀማጭ ሒሳብ ወለድ የማሻሻል ዕቅድ እንዳላቸውም ያስረዳሉ፡፡የግሉ ዘርፍ የብድር አቅርቦትን በማሟላት ረገድም ሰፊ እንቅስቃሴ በልማት ባንክ በኩል እንደሚደረግ ይገልጻሉ፡፡ ይሁን እንጂ የዓለም ባንክም ሆነ የዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ባንኮች ላይ የተጣለው የ27 በመቶ ግዴታ የቦንድ ግዥ እንዲነሳ የሚቀርቡትን ጥያቄ አይቀበሉትም፡፡ ሦስተኛው ምክረ ሐሳብ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል ፈጽሞ ተቀባይነት የሌለው ነው፡፡  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/9565
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
22dfb86b791ebbf6cdda81006ec948b4
841804fbf2a956ce0d22754771fd9d36
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመራ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የተናገሩት በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ከኤርትራ ልዑካን ጋር በጋራ በሰጡት መግለጫ ላይ ነው። በተጨማሪም የኢትዮጵያ ዘመን መለወጫ ዝግጅት የሚደረገው አንድ ላይ አስመራና አዲስአበባ ላይ በመሆኑ፤ ለሁለቱም ሀገራት አርቲስቶችም ዝግጅቱን ለማድመቅ ተዘጋጁ ብለዋል። "ምፅዋ ላይ መዝናናት የናፈቃችሁ ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመራራ በረራ ስለሚጀምር ተዘጋጁ" ብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ስለኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝቦች እየተናገሩ በነበረበት ወቅትም በ'ሶሰት ማእዘን' ፊልም ላይ በደራሲነት መሳተፋቸውን ገልፀዋል። ለሌላኛው የፊልሙ ፀሐፊ ቴዎድሮስ ተሾመም ይህን በምስጢር እንዲይዘው ነግረውት የነበረ ቢሆንም ዛሬ ራሳቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ይፋ ማድረጋቸውን ጨምረው ተናግረዋል። በእራት ግብዣው ላይ ድምፃዊ መሀሙድ አህመድ ሰላም የተሰኘውን ዜማውን በማቀንቀን የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ልዑካንን እጅ ለእጅ አያይዟል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
f7ae3c36a8dedc1e336784b4549874ab
c64b37fc8d0b35d9632c12aeb0d9b0b7
የክፋት ሶፍትዌራችን ይቀየር
መልካም አስበን፣ መልካም ነገር ሰርተንና መልካም ሆነን መኖር ምን ይጎዳል? ማንን ይጎዳል? በእርግጠኝነት ሁሉም ሰው ይሄ ማንንም አይጎዳ ፤ እንዳውም መልካምነት እድሜን ያረዝማል፤ ክፋትና ተንኮልን ለማሰብ ጊዜ ያሳጣል ከዚያ ሲያልፍ ደግሞ እድሜ የሚያረዝመውን ደስታ ይጨምራል። ታዲያ ደስተኛ ሆነን ዕድሜያችንን ብናራዝም አይሻልም የክፋት ሶፍት ዌር ጭኖ ዕድሜን ከማሳጠር ። መልካምነት ለሌሎች አርአያ ያደርጋል፤ መልካምነት ብዙ መልካም ነገሮች አሉት እኔም አምናለሁ። መልካም ሰው ነው የሚባለው ግን ምን አይነት ነው? ምን የሰራ? ሌላው ሲሰርቅ ዝም ያለ? ስራ ማሰራት ወይም መስራት እያለበት ያንን ያልተወጣ? አጥፊ ሲያጠፋ የደበቀ የተባበረ …? ወይስ ደግሞ ሌላ። ይሄንንና መሰል ለሀገርና ለህዝብ የማይጠቅሙ ነገሮችን አይቶ እንዳለየ ያለፈ፤ ያላረመ ከሆነ ይሄ መጥፎ ሰው ነው ። ምናልባት ያ ሰው ጥፋቱ ለጊዜው ስላልታወቀበት ወይም ጥፋቱ ስለተደበቀለት ከመጋለጥ ድኗል እንበል ። ይሄ ግን በዚሁ አይቀጥልም ውሎ አድሮ ፤ ከርሞም ቢሆን መጥፎ የሰራ ሰው መጋለጡ አይቀርም ወይም ደግሞ ተመሳሳይ ድርጊት ሲፈጽም መያዙ አይቀሬ ነው። ለዚህ ሰው ታዲያ ጠላቱ ያ መጀመሪያ አይቶ ያለፈው ፤ ከጥፋቱ ያልገሰጸው ነው። በስራ ላይም ይሄው ነው ። የማይሆን ጥቅም ለማግኘት ብሎ የሚታትረውን ሳይሰራ በወሬ ጊዜውን የሚያጠፋውን ሰው እንዲሁም ባለስልጣንን መከታ አድርጎ ደረቱን የነፋ የኋላ ኋላ መውደቂያው የከፋ ሲሆን፤ የሚያማርረው በወቅቱ ያልገሰጸውን ሰው ነው ። በተቃራኒው ስራውን በተገቢው መንገድ በቅንነት የተወጣ ሰው ግን ይዋል ይደር እንጂ ስራው ያስከብረዋል፤ በጉብዝናው ፣በደግነቱና በቅንነቱ ይነሳል ፤ ይወደሳል… ። መልካምነትን ሁሉም ሰው በተለያየ መልኩ እንደሚገልጸው አምናለሁ። አንዳንዱ ከሀብቱ አካፍሎ የሰጠውን ሰው ቅን፣ ደግ፣ ለጋስ… ሲለው ሌሎች ደግሞ ስጦታ የትም አያደርስም እንዳውም ሰጪውንም በጊዜ ሂደት ያደኸያል ። ስለዚህ የሰዎችን ህይወት የማይለውጥ እርጥባን አይነት ስጦታ ተገቢ አይደለም ይላሉ። እነዚህ ሰው አይተው ወቅትን ቆጥረው በዘመቻ መልክ ለጋሾች ለመምሰል የሚሞክሩትን ለማለት አይደለም። እነሱ ለአንድ ወቅት እዩኝ እዩኝ የሚሉ ናቸው። ለማንኛውም ፍቀዱልኝ እኔ ይሄንን ልበል ። ( ከተሳሳትኩ እታረማለሁ) ። ለእኔ መልካምነት ለሚያውቀውም ሆነ ለማያውቀው ቀና ሆኖ የሚቀርብ፣ ቀና አመለካከት ያለው ፣ በዘር በብሄር የማይሸነፍ፣ ለሰው በሰላም ወጥቶ መግባት የሚመኝ ነው ። በተሰማራበት የስራ መስክ ለስራው ታታሪ፣ ስራውን አክባሪ ፣ የስራ ሰዓቱን ለስራው የሚጠቀም፣ የመንግስት ንብረትን ለመንግስት ስራ ብቻ የሚያውል፣ በተገልጋይ ክቡርነት የሚያምን … እሱ ለእኔ መልካም ሰው ነው። ይሄንን ስል ብዙ ጊዜ የመጥፎ ምሳሌ የምናደርጋቸው ሆኖም ግን አልፎ አልፎም ቢሆን በጣም ጥሩ የሚሰሩ የታክሲ አሽከርካሪዎችንና ረዳቶችን (“ወያላ አላልኩም” እሱም ከቅንነት መጉደል ያወጣነው ወይም የምንጠራበት ስያሜ ነው ) ላነሳ ነው። የተሳፈርኩበት ታክሲ “ እንኳን ደህና መጡ፤ እርሶን በማገልገላችን ደስ ብሎናል “ የሚል ጽሀፍ ከአሽከርካሪው ፊት ለፊት ይነበባል። ያልተለመደ የደንበኞች አቀባበል በመሆኑ የተጻፈውንና አይኔ የሚያየውን ፊደል በመጠራጠር ደግሜ ለማንበብ ሞከርኩ ቃሉ ይሄው ነው ። ራሴን ታዘብኩት ። ለምን ያነበብኩትን አልቀበልም አልኩ ፤ ይሄ እኮ በአእምሯችን ያለው የክፋት ሶፍት ዌር ነው። ለምን ይሄ ተጻፈ ብዬ ሌላ እንዳላስብ ያደረገኝ አልኩ ።ቅን ካለማሰብ የመጣ መሆኑን ተቀብያለሁ። የሌሎቹም ተሳፋሪዎች ሀሳብ ከሆዳቸው አልወጣም እንጂ ግርምቱ ግን ጭንቅላታቸው ውስጥ መኖሩ አይቀርም። መልካም ነገር ሲሰሩና ሲናገሩ አላየንምና ይሄንን ብናስብ አይፈረድብንም ። የታክሲ አሽከርካሪና ረዳቶችን በምንድነው የምናውቃቸው ማለቴ ከሚሰጡን አገልግሎት ባሻገር፤ በተለይ ከስነ ምግባር ጋር ተያይዞ ያለውን የታሪፍ መቆራረጥ፣ የዋጋ መጨመር፣ጠጋ ጠጋ ፣ ትርፍ አልጫንም አላስጭንም ያለ ይውረድ ፣በአቋራጭ …. በሚሉ ተግባራትና ንግግሮች ነው። አሁንም ቢሆን አልፎ አልፎ ጥሩ የሚባሉ መኖራቸውን ያዙልኝ። ይሄኛው በሌላ ቀን ነው ፤ መቼም የታክሲ ላይ ወግ ሞልቷል። ሁላችሁም ማለቴ የታክሲ ተሳፋሪዎችን ማለቴ ነው ብዙ ጊዜ ገጠመኞች አታጡም። የመጻፈ እድሉን አጥታችሁ እንደሆን እንጂ ከምለው በላይ ይኖራችኋል። ወደ ገጠመኜ። ተሳፋሪው መልከ መልካም አይነት ነው። ደርበብ ያለ፤ ደግሞም አንዳንድ ነገሮቹ ንግግሩን ጭምር ጆሮ ሰጥቶ ላደመጠ ውጪ ቀመስ ይመስላል። ብቻ ምንም አይነት ጉስቁልና አይታይበትም ልላችሁ ነው ።ከዚህ ወጣት ጋር ከመገናኛ 22 በሚለው ታክሲ ነው የተሳፈርነው ። የጉዞው ታሪፉ ደግሞ አንድ ብር ከሃምሳ ሳንቲም ነው ። ሁላችንም ሂሳብ ስንሰጥ ሁለት ብር የሰጠ የሃምሳ ሳንቲም መልስ አይሰጠውም። አስር እና አምስት ብር እያወጡ የከፈሉት ሽርፍራፊ ሳንቲም ሳይሆን የብር መልሶች ይመለስላቸዋል። ብቻ ረዳቱ ሂሳቡን ሲሰበስብ ተሳፋሪው ወጣት አምስት ብር አውጥቶ ሰጠ። ረዳቱም ሶስት ባለ ሳንቲም ብር ሊመልስለት እጁን ሲዘረጋ “ያዘው“ ይለዋል። ረዳት በቁጣ እንካ እኮነው የምልህ ሲል እጁን እንደዘረጋ ስራ አስፈታኸኝ በሚመስል ንግግር ተመነጫጨቀ። ተሳፈሪ ደግሞ “ችግር የለም ያዘው” ። በሁለቱ መካከል አልተግባቡም ብሎ ያሰበው ሌላው ተሳፋሪ ታዲያ “ቲፕ ነው“ አለ። በዚህ መካከል ተሳፋሪው መውረጃው ደርሶ ነበርና ወራጅ ሲል ተደፈርኩ ባዩ ረዳት “ለማኝህን ፈልግ… “ ሌላም ሌላም መጥፎ ቃላቶችን ተናግሮ ገንዘቡን ወደ ውጪ ወረወረለት። በሆነው ነገር ሁላችንም በአንድነት በሚመስል አስገራሚ አባባል እነሱ መች የሚያከብራቸውን ይፈልጋሉ፤ ሰውን አያከብሩ፤ እነሱም አይከበሩ ስንል ወረድንባቸው። በሁኔታው አንዳንዶች አዝነናል። አንድም ባለማወቅ ሌላው ደግሞ ከቅነነት ማጣት ይሆናል በሚል ። በውጪው አለም እንዳየነውና እንደሰማነውም ለታክሲ አሽከርካሪም ሆነ ለሌሎች መስተንግዶዎች ቲፕ ይሰጣል። ደረሰኝ በሚቆረጥባቸው የአገልግሎት መስጫ ቦታዎችም እንዲሁ ቲፕ ይቀመጣል። በእኛም ሀገር በተለይ ሆቴሎች፣ ኬክ ቤቶች፣ መዝናኛ ቦታዎች … ይሄ ሲደረግ አይተናል፤ አድርገናል። ያ ወጣትም ባደገበት ወይም በኖረበት ሀገር ለታክሲ አሽከርካሪ ወይም ለረዳት ቲፕ ቢሰጥ ክፋቱ ምን ላይ ነው። ሳስበው ሳስበው የተገጠመልን የክፋት ሶፍት ዌር የሚያሳስበን መጥፎ መጥፎውን ብቻ መሰለኝ ያ ረዳት እኮ ቲፕ ብለን ሳንሰጠው ከእያንዳንዳችን ተሳፋሪዎች ሃምሳ ሃምሳ ሳንቲም ነጥቆናል ፤ ወይም ሶስት ብር ቲፕ ሰጥተነዋል ያለፈቃዳችን ። በስህተት አንድ የተሳሳተ ጥሪ በእጅ ስልኩ ላይ የተደወለበት ሰው “ይቅርታ ወንድም ወይም እህት ተሳስተዋል “ ብሎ ከመመለስ ይልቅ ይሄ የእገሌ ስልክ አይደለም ከአሁን በኋላ ደግመህ /ደግመሽ እንዳትደውይ/ አትደውል ብሎ መዝጋትን ምን ይሉታል? ማንም ሰው ለመሳሳት ብሎ አይሳሳትም። ሳንቲሙን ለማውጣት ብሎ የማያውቀው ሰው የእጅ ስልክ ላይ አይደውልም። የሚሆነው ነገር በስህተት ነው ይሄንን በቅንነት ማየትና በትህትና መልስ መስጠት ማንን ገደለ? ቁጣን፣ መመናጨቅ፣ ማስጠንቀቅና ማስፈራራትስ ምን አመጣው ! አመል ወይስ ቅንነት ማጣት? ብቻ ክፉ ክፉውን እንድናስብና እንድንሰራ ሆነን እንጂ አለማወቅንም አለመፈለግንም በትህትና በቀናነት መመለስና መነጋገር ይቻል ነበር ። ኧረ የክፋት ሶፍት ዌራችንን እንቀይር!አዲስ ዘመን ሀምሌ 14/2011 
መዝናኛ
https://www.press.et/Ama/?p=14536
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7944a26275ee83f0048751e1f8424e6e
97f6b6f431adb338b3c598101a8de9c0
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ | ወልዋሎ ዓ/ዩ ከ ኢትዮጵያ ቡና
ነገ 09፡00 ላይ በትግራይ ስታድየም ከ18ኛ ሳምንት መርሀ ግብር ውስጥ አንዱ የሆነው የወልዋሎ ዓ/ዩ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ይከናወናል። በሰንጠተዡ አጋማሽ የተቀመጡት ወልዋሎዎች አራተኛ ተከታታይ ጨዋታቸውን መቐለ ላይ ያደርጋሉ። በአሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ ስር ሁለተኛውን የውድድር አጋማሽ የጀመረው ቡድኑ የአጨዋወት እና የአሰላለፍ ለውጦችን አድርጎ መጥቷል። አምስት አማካዮችን መጠቀም የጀመሩት ወልዋሎዎች ለኳስ ቁጥጥር ቅርብ ከነበረው አቀራረባቸው ወደ ቀጥተኛ ኳሶች ያደሉ ሆነዋል። ከቡድኑ የቀኝ ክፍል በተለይም ከእንየው ካሳሁን የሚነሱ ኳሶችም በነገው ጨዋታ ለኢትዮጵያ ቡና የግራ መስመር የመከላከል ወገን ፈተና ሊሆኑ ይችላሉ። ወልዋሎዎች የብርሀኑ ቦጋለን ግልጋሎት ከቅጣት መልስ የሚያገኙ ሲሆን ደስታ ደሙም ከኦሊምፒክ ቡድኑ ይመለስላቸዋል። አስራት መገርሳ ግን ከጉዳቱ ባለማገገሙ ከጨዋታው ውጪ ሆኗል።አምስት ተስተካካይ ሽንፈቶች ከዋንጫ ፉክክሩ አርቀው ወደ አስረኛ ደረጃ ያወረዷቸው ኢትዮጵያ ቡናዎች የራስ መተማመን መንፈሳቸውን ለመመለስ ከሜዳ ውጪ አሸንፎ የመመለስ ፈተና ይጠብቃቸዋል። በንፅፅር ቀላል የሆነው በሊጉ ግርጌ የሚገኘው ደደቢትን ሊገጥሙ ይችሉ የነበሩበት የሳምንቱ ጨዋታ በመተላለፉም ከድሬዳዋው ሽንፈት በኋላ ዳግም ከመዲናዋ ለመውጣት ተገደዋል። ከአሰልጣኝ ዲዲዬ ጎሜስ ስንብት በኋላም የቅርፅ ለውጥ ሳያደርግ በቀጠለው ቡድን ውስጥ የአማኑኤል ዮሀንስ እና አቡበከር ናስር ከኦሊምፒክ ቡድኑ የሳምሶን ጥላሁን ደግሞ ከጉዳት መመለስ ለነገው ጨዋታ መልካም ዜና ሲሆን ክሪዝስቶም ንታንቢ እና ሀሰን ሻቫኒም ከብሔራዊ ቡድን ምርጫ መልስ በድኑን ያገለግላሉ። በመሆኑም ከተመስገን ካስትሮ እና ሚኪያስ መኮንን ሌላ አዲስ ጉዳት በቡድኑ ውስጥ አልተመዘገበም።– በመሸናነፍ ከተጠናቀቁት ሦስቱ የቡድኖቹ እርስ በርስ ግንኙነቶች ውስጥ ወልዋሎ ዓ/ዩ ሜዳው ላይ ቡናን 1-0 ሲረታ ኢትዮጵያ ቡና አምና እና ዘንድሮ አዲስ አበባ ላይ የ 2-1 እና 1-0 ድል አስመዝግቧል።– በትግራይ ስታድየም አስር ጨዋታዎች ያደረገው ወልዋሎ አራቱን በተመሳሳይ የ1-0 ውጤቶች ሲያሸንፍ አራት የአቻ እና ሁለት የሽንፈት ውጤቶች ገጥመውታል።– ስድስት ጊዜ ከአዲስ አበባ ስታድየም ውጪ ጨዋታዎችን ያደረገው ኢትዮጵያ ቡና አንድ ድል እና ሁለት የአቻ ውጤት ሲያስመዘግብ ሦስት ጊዜ ተሸንፏል።-ኢንተርናሽናል ዳኛ ቴዎድሮስ ምትኩ ለጨዋታው የተመደበ አርቢትር ነው። ቴዎድሮስ እስካሁን በሰባት ጨዋታዎች 27 የማስጠንቀቂያ ካርዶችን ሲመዝ ሁለት ተጫዋቾችን በቀይ ካርድ ያሰናበተ ሲሆን አንድ የፍፁም ቅጣት ምትም ሰጥቷል።በረከት አማረእንየው ካሳሁን – ቢኒያም ሲራጅ – ደስታ ደሙ – ብርሀኑ ቦጋለብርሃኑ አሻሞ – አማኑኤል ጎበናፕሪንስ ሰቨሪንሆ – አብዱርሀማን ፉሴይኒ – ኤፍሬም አሻሞክርስቶፈር ችዞባዋቴንጋ ኢስማአህመድ ረሺድ – ክሪዝስቶም ንታምቢ – ቶማስ ስምረቱ – እያሱ ታምሩአማኑኤል ዮሀንስሳምሶን ጥላሁን – አስራት ቱንጆካሉሻ አልሀሰንሁሴን ሻቫኒ – አቡበከር ናስር
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/46230
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1cc7050d5ea97701ba8834e233497950
db66d665341e793a3b152e373b983d2e
ፈረንሳይ በጣለው ዝናብ 1ሺህ 5መቶ ቤተሰቦች ተፈናቀሉ
ፈረንሳይ ውስጥ ባለማቋረጥ በጣለው ዝናብ ምክንያት፣ ፓሪስ ውስጥ የሰኒ ወንዝ ከልኩ በላይ አራት ሜትር ከፍታ ሞልቶ ጎርፍ ማስከተሉ ተነገረ።በጎርፉ ምክንያትም ወደ 1ሺህ 5መቶ ቤተሰቦች መፈናቀላቸውና በአካባቢው ከሚገኙ ከ240 በላይ ከተሞችም መጥለቅለቃቸው ታውቋል።የተጠራቀመው ውኃ ከፍታ 5.4ሜትር እንደሆ ነው የተገለጸው።የመዝናኛና የቱሪስት ጀልባዎች፣ በዓለም ታዋቂው የለቨር ሙዚየም በጎርፉ ምክንያት አገልግሎት መስጠት አለመቻላቸውም ተገልጧል።ሕዝቡ ወደ ወንዙ እንዳይሄድና ለአደጋ እንዳይጋለጥ፣ ፖሊስ እያስጠነቀቀ መሆኑም ተነግሯል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/france-flood-1-29-2018/4229692.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
61d9d770b057fda30498b32219c1106b
0eb7c59f88b885026b72452506b3c1c1
ሩሲያዊው ኩባንያ ሴት ሰራተኞቹ ቀሚስ እንዲለብሱ በመክፈሉ እየተወቀሰ ነው
ታት ፐሮፍ የተባለው የአሉሙኒየም አምራች ኩባንያ "የሴትነት ማራቶን" (ውድድር) በሚል ባዘጋጀው ዘመቻ ነው ይህንንም እያካሄደ ያለው ከጉልበታቸው በታች አምስት ሳንቲሜትር ቁመት የማይረዝም አጭር ቀሚስ የለበሱ ሴቶች ከደመወዛቸው በተጨማሪ መቶ ሩብል ወይም አርባ አምስት ብር ይከፈላቸዋል። ገንዘቡንም ለማግኘት ፎቷቸውን ለኩባንያው መላክ ይጠበቅባቸዋል። •"ማንም መብታችንን ሊሰጠን ስለማይችል፤ ሴቶች ማንንም ሳይጠብቁ በራሳቸው መታገል አለባቸው" •ታሪክ እየቀየሩ ያሉት ሴቶች •የተነጠቀ ልጅነት በብዙ ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ ከፍተኛ ወቀሳን እያስተናገደ ያለው የኩባንያው አሰራር የሴቶችን አስከፊ አያያዝ ያሳየ ነው ተብሏል። ታዋቂዋ የፌሚኒስት ጦማሪና ጋዜጠኛዋ ዛሊና ማርሽንኩሎቫ ይህንን ጅማሮም "ያረጀ ያፈጀ" በማለት ወርፋዋለች። ኩባንያው በበኩሉ በፆተኝነት ሊወቀስ እንደማይገባና ስልሳ ሴቶችንም ያሳተፈ እንደሆነ ለኃገሪቱ ሚዲያ ገልጿል። "የስራ አካባቢያችንን ብሩህ ለማድረግ የተጠቀምንበት ዘዴ ነው" በማለት የኩባንያው ቃል አቀባይ ጎቮሪት ሞስክቫ ለተባለ የሬድዮ ጣቢያ ገልፀዋል። "ሰባ ፐርሰንት ሰራተኞቻችን ወንዶች ናቸው፤ እንዲህ አይነት ዘመቻዎች ህብረትን ለመፍጠር ይጠቅማሉ" ብለዋል። አክለውም " ሴት ሰራተኞቻችን አብዛኛውን ጊዜ ወደ ስራ ቦታ የሚመጡት ሱሪ ለብሰው ነው፤ ለዚህም ነው የሴት ሰራተኞቻችንን ግንዛቤ በመጨመር ሴትነታቸውንና ማራኪነታቸው እንዲሰማቸው ቀሚስ እንዲለብሱ የምናበረታታው" ሩሲያዊያን የትዊተር ተጠቃሚዎች ግን የኩባንያውን ዘመቻ በቀላል አላዩትም "ፆተኛ" የሚሉና እንዲሁም ሌሎችን ትችቶች አስተናግዷል። " ወንዶች በሚበዙበት መስሪያ ቤት ውስጥ አጭር ቀሚስ ለለበሰችና ሜካፕ ለተቀባች ሴት አርባ አምስት ብር ተጨማሪ መስጠት ምን ማለት ነው? ፌሚኒዝም ምን ያደርግልናል ሴቶች ገንዘብ ተከፍሏቸው ወንዶችን ማስደሰት እየቻሉ" በማለትም በምፀት የወቀሷቸውም አልታጡም።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
3fc551bf627bcd1e3fdd2c3ea907b49c
8a25d5f20f08550f27398b052640fbac
በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር የሹመት ደብዳቤያቸውን አቀረቡ
በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ሰመረ ርእሶም የሹመት ደብዳቤያቸውን ዛሬ ለፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ አቅርበዋል።ኤርትራ በኢትዮጵያ አምባሳደር ስትሾም ከ20 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።የአምባሳደር የሹመት ደብዳቤ ማቅረብ ይፋ የተደረገው በተለይ በዛላምበሳ በኩል ያለው የኢትዮጵያ ኤርትራ ድንበር መዘጋቱ እየተገለፀ ባለበት ወቅት ነው።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/ethiopia-eritrea-12-27-2018/4718547.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7e00c388315ba8d06c46e8b67f1fb9cc
6b53206a4c252e47ab21368979cf8231
ከታጣቂ ሚሊሻዎች ጠብመንጃ በመንጠቅ ለሽብር ተግባር ተሰማርተዋል የተባሉ ግለሰቦች ተከሰሱ
የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ጀልዱ ወረዳ ውስጥ ከታጣቂ ሚሊሻዎች ላይ ክላሽኒኮቭ ጠብመንጃ በመንጠቅ ወደ ጫካ በመግባት፣ በሽብር ተግባር ተሰማርተው ነበር ባላቸው ሰባት ግለሰቦች ላይ ክስ መሠረተ፡፡ዓቃቤ ሕግ ጥቅምት 7 ቀን 2009 ዓ.ም. ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት ያቀረበው ክስ እንደሚያስረዳው በቅጽል ስሙ አብዲ ጉታ የሚባለው ተስፋዬ ጉታ ኩምሳ፣ ሲሳይ ገበየሁና መገርሳ ዲሮን ጨምሮ ሰባት ተከሳሾች የአካባቢውን ፀጥታ ከሚያስጠብቁ ታጣቂዎች ላይ ክላሽኒኮቭ ጠብመንጃ በመንጠቅ ሁከት ለመፍጠር ሲንቀሳቀሱ በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡ተከሳሾቹ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አባል መሆናቸውንና በውጭ አገር ከሚገኙ የኦነግ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ግንኙነት እንዳላቸው ክሱ ይገልጻል፡፡የአገሪቱን ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ተቋማትን ለማፈራረስ የኦነግን ተልዕኮ በመቀበል በተለይ በምዕራብ ሸዋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች አባላትን በመመልመልና ወታደራዊ ሥልጠና በመስጠት ሲያደራጁ እንደነበር የዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡ተስፋዬ የተባለው ተከሳሽ ከኦነግ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በኢሜይል በመገናኘት፣ ወጣቶችን ለሁከትና ብጥብጥ ለማደራጀት የአካባቢው ባለሀብቶች ድጋፍ ለማድረግ እንዲስማሙ ሲነጋገር እንደነበር ዓቃቤ ሕግ ጠቅሶ፣ ተከሳሹም ወጣቶቹን በማሰባሰብ የዘመናዊ መሣሪያ አጠቃቀም ሥልጠና መስጠቱንና የወታደራዊ ትጥቅ ድጋፍ እንዲደረግለት መጠየቁን አክሏል፡፡ተከሳሾቹ ሐሰተኛ የፌስቡክ አድራሻ በመክፈትና የኦነግን ዓላማ እንዴት ማሳካት እንዳለባቸው ከአመራሮቹ ጋር በመመካከር፣ በምዕራብ ሸዋ ጀልዱ ወረዳ ብጥብጥና ሁከት እንዴት እንደሚያስነሱና ብጥብጥና ሁከቱን እንዴት መምራት እንዳለባቸው መረጃ ሲለዋወጡ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ ገልጿል፡፡በምዕራብ ሸዋ አፋና ጮቢ በተባለ አካባቢ ከታጣቂ ሚሊሻ የፀጥታ ኃይል ክላሽኒኮቭ ጠብመንጃ ከነጥይቱ ነጥቀው ጫካ መግባታቸውን፣ መንግሥትን ከሥልጣን ለማውረድ እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ ለኦነግ አመራሮች መረጃ ሲያቀብሉ እንደነበር ዓቃቤ ሕግ በክሱ አስረድቷል፡፡ተከሳሾቹ የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁር 652/2001 አንቀጽ 4 ማለትም የሽብር ድርጊት ለመፈጸም ማቀድ፣ መዘጋጀት፣ ማሴርና ማነሳሳት ተግባር ላይ ተሰማርተው መገኘታቸውን በመግለጽ ክስ መሥርቶባቸዋል፡፡ ተከሳሾች ክሱ ተሰጥቷቸው መቃወሚያ ካላቸው ለመጠባበቅ ለጥቅምት 22 ቀን 2009 ዓ.ም. ተቀጥረዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/content/%E1%8A%A8%E1%89%B3%E1%8C%A3%E1%89%82-%E1%88%9A%E1%88%8A%E1%88%BB%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%8C%A0%E1%89%A5%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%83-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%A0%E1%89%85-%E1%88%88%E1%88%BD%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%89%B0%E1%8C%8D%E1%89%A3%E1%88%AD-%E1%89%B0%E1%88%B0%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%89%B0%E1%8B%8B%E1%88%8D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%88%89-%E1%8C%8D%E1%88%88%E1%88%B0%E1%89%A6%E1%89%BD-%E1%89%B0%E1%8A%A8%E1%88%B0%E1%88%B1
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
4f198f720bcd6ab846cc46b294d82ce0
1a36fc03dbfd6fde05eed3f29c15abfc
ወይዘሮ ሮማን ገብረስላሴ ስለታላቁ የህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት እንዳሉት፡-
•አሁን ትኩረት የምንሰጠው የሕዝቡን አመኔታ መመለስ ላይ ነው • ሚዛናቸውን የሳቱ የሚዲያ ዘገባዎች የህብረተሰቡ ድጋፍ እንዲቀዛቀዝ አድርገዋልአዲስ አበባ፡- በተያዘው 2011 ዓ.ም በዋናነት የሚሠራውና በቀጣይም ትኩረት የሚደረግበት የሕዝቡን አመኔታ መመለስ ላይ እንደሆነ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የግድቡ የኃይል ማመንጫ ጊዜ ከታሰበለት ጊዜ ወደኋላ መቅረትና የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ሥራዎች መዘግየትን አስመልክቶ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የተሰጡትን መረጃዎች ተከትሎ በተፈጠረው ጥርጣሬ የህብረተሰቡ ድጋፍ መቀዛቀዙም ተገልጿል፡፡ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሮማን ገብረስላሴ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ እንደገለጹት የህብረተሰቡ የገንዘብ ድጋፍ ሊሰበሰብ የሚችለው ሕብረተሰቡ አምኖና ፈቅዶ ሲሰጥ በመሆኑ ዘንድሮ ገቢ ላይ ያተኮረ ሥራ አይሠራም፡፡ የሕዝቡን አመኔታ ለማግኘት እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት በአሁኑ ወቅት የመጣ ለውጥ አለ የሚሉት ዋና ዳይሬክተሯ ግድቡን እንደገና የመሥራት ያክል በሚመስል መልኩ ትልቅ ችግር እንደደረሰበት የሚያስመስሉ ሚዛናቸውን የሳቱ ዘገባዎች በመገናኛ ብዙሃን መሰንዘራቸው ሕብረተሰቡን ለቁጣ ዳርገውታል ብለዋል፡፡ እንደ ወይዘሮ ሮማን ገለፃ ባለፈው ዓመት ከህብረተሰቡ ድጋፍ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ማግኘት የተቻለ ሲሆን፤ የግድቡ የኃይል ማመንጫ ጊዜ ከታሰበለት ጊዜ ወደኋላ መቅረትና የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ሥራዎች መዘግየትን አስመልክቶ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የተሰጡትን መረጃዎች ተከትሎ ግን ሕብረተሰቡ ውስጥ በተፈጠረው ጥርጣሬ ባለፉት ስድስት ወራት 484 ሚሊየን ብር ብቻ ሊገኝ ችሏል፡ ፡ ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በእጅጉ አነስተኛ ቢሆንም አሁንም ግን ሕዝቡ ድጋፉን እንዳላቆመ ያሳያል፡፡ ህብረተሰቡ እክሎችን ሲመለከት ቁጣውን ማሳየቱ የሚጠበቅ ነው ያሉት ወይዘሮ ሮማን ይህንን መነሻ በማድረግም ዳሰሳ ጥናት ተደርጓል ብለዋል፡ ፡ በጥናቱ እንደተረጋገጠው፤ 45 ነጥብ 7 በመቶ የሚሆነው የሕብረተሰብ ክፍል ‹‹ችግር እንደገጠመ እናውቃለን፤ ግድቡም ዘግይቷል፡፡ ነገር ግን ምንም ችግር ቢገጥመውም መቀጠል ይኖርብናል›› በሚል ምላሻቸውን መስጠታቸውንና ቀሪዎቹ ደግሞ ‹‹ግድቡ መገንባት አለበት፤ እኛ ግን ምንም ድጋፍ አናደርግም›› ማለታቸውን ገልጸዋል፡፡ በዳሰሳዊ ጥናቱም ‹‹ያደረግነው አስተዋፅዖ ባልተገባ መንገድ ጥቅም ላይ ከዋለ እኛ አንቀጥልም፤ መንግሥት ይቀጥልበት›› የሚለው ምላሽ ከፍተኛ ቁጥርን ሊይዝ እንደቻለና ሁለቱም ወገን ግን በግድቡ ማለቅ ላይ ልዩነት እንደሌላቸው ተረጋግጧል ብለዋል ዋና ዳይሬክተሯ፡፡ ግድቡ ላይ የተፈጠሩ መዘግየቶችን አስመልክቶ መንግሥት ችግሮቹን መለየቱንና 130 ቢሊየን ብር በጀት ከመመደብ ጀምሮ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ማስቀመጡንም ወይዘሮ ሮማን ተናግረዋል፡፡ በዚህም ከሁለት ዓመታት በኋላ ሁለቱም ተርባይኖች ኃይል ማመንጨት ይጀምራሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፤ ከአራት ዓመታት በኋላ ደግሞ እንደሚጠናቀቅ ይታሰባል ብለዋል፡፡ በመጀመሪያም ቢሆን ፕሮጀክቱን በራስ አቅም ለመገንባት በእቅድ ተይዞ ብሔራዊ መግባባት የተፈጠረበት በመሆኑ ጽሕፈት ቤቱ ከምንም ነገር በላይ የሕዝብ አመኔታን ማረጋገጥ ቀዳሚ ሥራው አድርጎ ይዞ እየተንቀሳቀሰበት እንደሚገኝም ዋና ዳይሬክተሯ አረጋግጠዋል፡፡አዲስ ዘመን መጋቢት 23/2011ፍዮሪ ተወልደ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=7969
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7eb6ffa5b9109a97f089e79a9ef9f82b
c8f0b741154bc420e95263998cf8a626
አዲስ ፓርቲ እየመጣ ነው። የምሥረታ ጉባኤው ጠቅላላ ጉባኤው ባለበት ተካሄደል። ኦዲትና ኮሚሽን ተመርጧል። የሥራ ድልድ ተደርጓል። ማዕከላዊ ኮሚቴና ሥራ አስፈጻሚ ተመርጧል። ከምርጫ ቦርድ ሠርተፍኬት ለመውሰድ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ለሚገኘው የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ መሥራችና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ለወ/ሮ ነቢሃ መሐመድ አንዳንድ ጥያቄዎችን አንስተናል። ቢቢሲ፡ እንደው 108ኛ ፓርቲ መሆን ምን ዓይነት ስሜት ይሰጣል? ያሳፍራል ወይስ . . . ?
አንዳንድ ጥያቄዎች ለ"108ኛው" የፖለቲካ ፓርቲ\nወ/ሮ ነቢሃ፡ ሐሳብን በነጻነት መግለጽ እና የመደራጀት መብት ሀገሪቷ በሕገ መንግሥቱ ካጎናጸፈችን መብቶች አንዱና ዋንኛው ነው። ስለዚህ ዜጎች በርካታ ያልተፈቱላቸው መሠረታዊ ጉዳዮች አሏቸው። ነጻነት አልተከበረም። ዜጋው በጠቅላላ እኩል ተጠቃሚ አይደለም። • "አጭሩ የሥልጣን ቆይታ የእኔ ነው" ይልቃል ጌትነት (ኢንጂነር) ስለዚህ በእነዚህ ደረጃ ይሄንን ሊፈታ የሚችል የተደራጀ፣ ሁሉንም አካባቢ ያካተተ፣ በትምህርትም አጠቃላይ ክልሎችንም፣ ወረዳዎችንም፣ ቀበሌዎችንም፣ የጾታንም ስብጥር በጠበቀ፣ ወጣቱን ባካተተ...አገሪቱ ላይ የሚያወስፈልጋትን የነጻነት የፍትህ የእኩል ተጠቃሚነት ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል የተደራጀና የተጠናከረ አገራዊ ፓርቲ አለ ብለን በራሳችን በኩል ስለማናምን ያንን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል አቅም አለን በሚል ነው [የመሠረትነው]። ቢቢሲ፡ አሁን ያነሷቸው የነጻነት፣ የእኩል ተጠቃሚነት ጉዳዮች እኮ የ107ቱ ፓርቲዎችበፕሮግራማቸው ላይ ያሉ ሐሳቦች ናቸው። 108ኛ መሆን ያስፈልጋል? ወ/ሮ ነቢሃ፡ በነገራችን ላይ በአብዛኛው 107 ፓርቲ እንበል እንጂ ዕውቅና የተሰጣቸው ፓርቲዎች 66ቱ ናቸው። የሁሉንም ብናይ ደግሞ በተወሰኑ አካባቢዎች የታጠሩ፣ ከተማ ላይ ብቻ የተወሰኑ፣ ወይንም ደግሞ የሆነን ብሔር መብት ለማስከበር የቆሙ ናቸው። ብዙዎቹ በአካባቢና በብሔረሰብ የተደራጁ ናቸው። ቢቢሲ፡ ግን እኮ አገራዊ ፓርቲዎችም ብዙ አሉ? ወ/ሮ ነቢሃ፡ ቁጥራቸው የተወሰኑ ናቸው። ቢቢሲ፡ ሊሆን ይችላል።ግን አንሰዋል ይጨመር የሚያስብል አይደለም። ጠቅላይ ሚኒሰትሩ ወደ ሁለት ሦስት ጠንካራ ፓርቲ ሰብሰብ ብላችሁ ገዢውን ፓርቲ ብትገዳደሩ ይሻላል ባሉ ማግስት 108ኛ ፓርቲ ይዞ መምጣት ግን... ወ/ሮ ነቢሃ፡ 108ኛ ፓርቲ ሆኖ አይደለም። አጠቃላይ 107 ከተመዘገቡት ውስጥ የነጻነትና እኩልነት ፓርቲ አለ። ምሥረታውን ነው ትናንትና ያካሄድነው እንጂ ከተመዘገቡት 107 ውስጥ 99ኛው የእኛ ነው። ያንን ማጣራት ትችላለህ። ቢቢሲ፡ ግዴለም ተራ ቁጥር አያጣላንም። ነጥቡ አሁን ለምን ፓርቲ መመሥረት አስፈለገ ነው? ወ/ሮ ነቢሃ፡ አስፈላጊነቱ አገራችን ከገጠሟት ወቅታዊም ሆኑ የረዥም ጊዜ ችግሮች ለመላቀቅ የሁሉም ዜጎች የተናጠልና የጋራ ርብርብ ይጠይቃል። ከዚህ ውስጥ በዋናነት የፖለቲካ ፓርቲዎችና ኃይሎች ሚና እጅግ ከፍተኛ ነው የሚሆነው። ቢቢሲ፡ ግን አሁን የፓርቲ እጥረት ኖሮ ነው እንዴ አገሪቱ እዚህ ችግር ውስጥ ያለችው? በፓርቲ ብዛት ችግር ይፈታል? ወ/ሮ ነቢሃ፡ ፓርቲዎች መብዛታቸው ማነሳቸው ሳይሆን፤ ዋናው ሥራቸው ነው። አዲስ የተደራጁት ፓርቲዎች ቀርቶ አገሪቱን እየመራ ያለው ፓርቲ እንኳን የአገሪቱን ሕዝብ እኩል ተጠቃሚ እያደረገ አይደለም። ሁሉንም ክልሎች ሁሉንም ዜጎች እኩል ተጠቃሚ እያደረገ ስላይደለ የግድ ይሄ ፓርቲ መደራጀቱ ያስፈልጋል። ስለሆነም ይህ ፓርቲ የራሱ የሆነ የፖለቲካ ፕሮግራም ቀርጾ የራሱን የፖሊሲ ፕሮግራም ቀርጾ እየተንቀሳቀሰ ነው። ቢቢሲ፡ በሌሎች ፓርቲዎች ቸል የተባሉ፣ ያልተካተቱ ነገር ግን የእናንተ ፓርቲ በፖለቲካ ፕሮግራም የያዘው አንድ ጉዳይንይንገሩኝ እስኪ። ይሄ እኛን ልዩ የሚያደርገን ፕሮግራም ነው የምትሉት... ወ/ሮ ነቢሃ፡ እኛ ከፖለቲካ ፕሮግራማችን ውስጥ የመንግሥት አወቃቀር፣ የሥርዓተ መንግሥቱ ቅርጽ፣ የፖለቲካ ርዕዮተ ዓለማችንን በደንብ አርገን አሁን ካሉት ፓርቲዎች በተለየ ሁኔታ ተንተን አድርገን ያስቀመጥንበት ሁኔታ አለ። • "የሠራዊቱ ሁኔታ ከፍተኛ የህሊና መረበሽ ውስጥ ከቶኛል" አቶ ነአምን ዘለቀ ቢቢሲ፡ አሁን ያሉት ፓርቲዎች ተንተን አላደረጉትም? ወ/ሮ ነቢሃ፡ ተንተን ሊያደርጉት ይችላሉ። ግን ደግሞ ማለት ነው። ይሄ ለይስሙላ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
fe8954b24556f6b1cbd75725f2cc8ec2
fb2b5c490974c1b1b79d980240db92c6
በሞዛምቢክ በእስር የቆዩ 53 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ወደ አገራቸው ይመለሳሉ-የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር
በህገ ወጥ መንገድ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመግባት ድንበር አቋርጠው ሞዛምቢክ በእስር የቆዩ 53 ኢትዮጵያውያን በደቡብ አፍሪካ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ከሞዛምቢክ መንግስት ጋር በደረሰው መግባባት መሰረት ዛሬ ማምሻውን ወደ አገራቸው እንደሚመለሱ የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ ።ወደ አገራቸው የሚመለሱትም ኤምባሲው ከዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ጋር  በመተባበር  መሆኑን ጠቁሟል ።እነዚህ ወጣቶች የደቡብ ክልል ተወላጆች ሲሆኑ ሁሉም ወንዶች ናቸው፡፡ለህገወጥ አዘዋዋሪዎች ከ90 ሺህ እስከ 100 ሺህ ብር መክፈላቸውንም ለመረዳት ተችሏል፡፡መንግስት ካሁን ቀደም በተመሳሳይ ከ148 በላይ ዜጎችን ከዛምቢያ የተለያዩ እስር ቤቶች አስፈትቶ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉ የሚታወስ ነው።ከሊቢያም 21 ዜጎቻችን መመለሳቸው አይዘነጋም ፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/31884/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
761893c66718624e99bbb419c2756271
2902eb49bbd4066359fecefef3fad1bd
ም/ጠ ሚኒስትሩ ከሁለት ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባውን የጊምባ ተንታ መገንጠያ መንገድ ስራን በይፋ አስጀመሩ
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሁለት ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በሆነ ወጪ የሚገነባውን ከጊምባ ተንታ መገንጠያ የአስፓልት መንገድ ስራ በይፋ አስጀምረዋል።በአማራ ክልል ደቡብ ወሎዞን የሚገኘውና 80 ነጥብ 22 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ከጊምባ ተንታ መገንጠያ የአስፓልት መንገድ ስራ በይፋ ተጀምሯል።የመንገድ ግንባታውን የቻይና ስራ ተቋራጭ የሆነው ጂያንግዢ ዘ ሰከንድ ኮንስትራክሽን ያከናውነዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት በሃገሪቱ የሚገኙ መንገዶችን ጥራት ለማሳደግና አዲስ መንገዶችን ለመገንባት ከ50 ቢሊየን ብር በላይ መድቦ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።የተንታ ወረዳ ሰፊ የልማት ጥያቄዎች አሉት ያሉት አቶ ደመቀ÷ እስካሁን ጥያቄዎቹ በበቂ ሁኔታ ባይመለሱም አሁን ግን መንግስት በቅደም ተከተል ለጥያቄዎቹ መልስ ይሰጣል ብለዋል።አያይዘውም ለመንገድ ግንባታው መጠናቀቅ ሁሉም በባለቤትነት ሊሰራ እንደሚገባ አንስተዋል።የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ በበኩላቸው፥ የአካባቢውን ከልማት ወደ ኋላ መቅረት ከግንዛቤ ያስገባው የፌደራል መንግስት አካባቢውን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልማቶች እንደሚያከናውን ተናግረዋል።የአካባቢው ማህበረሰብም በመንገዱ ግንባታ ወቅት ተባባሪ እንዲሆንና ዘብ ቆሞ እንዲያሰራ ጠይቀዋል።የጂያንግዢ ዘ ሰከንድ ኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማናጄር ዛሃንግ ይንግጂያን÷ የመንገድ ስራውን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ ቃል የገቡ ሲሆን ለመንገድ ግንባታው የሚያስፈልጉ ባለሙያዋችና ማሽነሪዋች ማስገባት መጀመራቸውንና ቀሪዋቹም እስከ ህዳር ወር ገብተው እንደሚጠናቀቁ ገልጸዋል።የደቡብ ወሎ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ሰይፈ ሰኢድ በዚህ ሁለት ዓመት ውስጥ ከ400 ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ መንገባቱን ነው የገለጹት።በመንገድ ስራ ወቅት ከፍተኛ እንቅፋት የሚሆነውን የወሰን ማስከበር ጉዳይ በቶሎ በመፍታት መንገዱ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ እገዛ እንደሚያደርጉም አስረድተዋል።የመንገዱ መሰራት ለአካባቢው ነዋሪ የስራ እድልን ከመፍጠር ባለፈ በአካባቢው የሚገኙ የሰብል ምርቶችንና የቁም እንስሳትን ለገበያ በማቅረብ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትንም ያመጣልም ነው ያሉት።መንገዱን በሶስት ዓመታት ውስጥ ለማጠናቀቅ ታቅዷል ነው የተባለው።በዘመን በየነ የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%88%9d-%e1%8c%a0-%e1%88%9a%e1%8a%92%e1%88%b5%e1%89%b5%e1%88%a9-%e1%8a%a8%e1%88%81%e1%88%88%e1%89%b5-%e1%89%a2%e1%88%8a%e1%8b%a8%e1%8a%95-%e1%89%a5%e1%88%ad-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%89%a0/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
d4a77540fd44b01e45e482bbb7b96d6d
e092787fa6e08579888c5abe8bdd755a
ትግራይ ፡ የትግራይ ተወላጆች በማንነታችን የተነሳ እንግልት እየደረሰብን ነው አሉ
በፌደራል መንግሥቱ እና በትግራይ ኃይሎች መካከል ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ወዲህ ማንነታቸውን መሠረት ባደረገ ሁኔታ መልከ ብዙ እንግልቶችን እያስተናገዱ እንደሆነም ያብራራሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትግራይ ክልል የሚደረገው ጦርነት ሕግን የማስከበር ተልእኮ ያለው ነው ይላሉ። ዓለማውም ንጹሐን ላይ ጉዳት ሳይደርስ በወንጀል የሚፈለጉ የህወሓት አመራሮችን በቁጥጥር ሥር ማዋል እና ለሕግ ማቅረብ እንደሆነ ገልጸዋል። ይህን በእንዲህ እንዳለ እየወጡ ያሉ የተለያዩ ሪፖርቶች ግጭቱ ከተቀሰቀሰ በኋላ በተለያዩ ስፍራዎች ማንነትን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች እና ፍጥጫዎች መበራከታቸውን ይጠቁማሉ። በተመሳሳይ የትግራይ ተወላጆችም ማንነትን መሠረት ያደረጉ እንግልቶች እያደረሱብን ነው ይላሉ። 110 ሚሊዮን የሚገመት የሕዝብ ብዛት ባላት ኢትዮጵያ፤ የትግራይ ተወላጆች ከጠቅላላ ሕዝብ 6 በመቶ ይሸፍናሉ። ከክልላቸው ውጭ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሚኖሩባቸው የተለያዩ አካባቢዎች ከማንነት ጋር በተያያዘ ለእስር እያተዳረግን ነው፤ ከሰር መገለል እየገጠሙን ነው ይላሉ። መንግሥት በበኩሉ እንዲህ ዓይነት ዘርን ያማከለ ተግባር አይፈጸምም ሲል ያስተባብላል። ሰዎች በማንነታቸው ሳይሆን ከደኅንነት ጋር በተያያዘ በግለሰብ ደረጃ ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉ ሲል ይናገራል። በደኅንነትና ፀጥታ መሥሪያ ቤት ውስጥ ይሰሩ የነበሩ የትግራይ ተወላጆች ግን ለቢቢሲ እንደተናገሩት ግጭቱ ከተቀሰቀሰ በኋላ ከሥራ ታግደናል፣ ቤት እንድንውልም ተደርገናል ይላሉ፡፡ መሣሪያችሁን አስረክቡ 'መሣሪያ መልሺ' ከተባሉ የትግራይ ተወላጆች አንዷ በፖሊስ ሰራዊት ውስጥ አባል ናት። ላለፉት 20 ዓመታት አገልግላለች። ከዚያ ቀደም ብሎ ግን የህወሓት አባል ነበረች። እሷ እንደምትለው ግጭቱ በተጀመረ በሁለተኛው ቀን ከአለቃዋ የስልክ ጥሪ ደርሷታል። በነገታው በአስቸኳይ ቢሮ ሪፖርት እንድታደርግ አለቃዋ አሳሰባት። በተባለችው ቀን ቢሮ ስትደርስ ወዲያውኑ ትጥቅ እንድትፈታ እንደተደረገች ትናገራለች። ‹‹ማንኛውንም እጄ ላይ የሚገኝ ንብረት እንዳስረክብ፣ የጦር መሣሪያም እንዳስረክብ ተደረኩ›› ትላለች። እሷ ብቻ ሳትሆን ሌሎች በፖሊስ ሠራዊቱ ውስጥ የነበሩ ከፍተኛ ኃላፊዎችም ጭምር የትግራይ ተወላጅ ስለሆኑ ብቻ በእጃቸው ያለውን ሁሉ አስረክበው ቤት እንዲያርፉ ተደርጓል ብላለች ለቢቢሲ። መንግሥት በሠራዊቱ ውስጥ ትግራዊያን በመሆናቸው ብቻ ትጥቅ እንዲፈቱ ስለተደረጉ ዜጎች ያለው ነገር የለም። ሆኖም ዘርን ባማከሉ ጠቅላላ ጉዳዮች ዙርያ በቅርቡ አስተያየት የሰጡት የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ማሞ ምሕረቱ ለቢቢሲ እንደተናገሩት "መንግሥታቸው በማንነት ላይ የተመሰረቱ ጥቃቶችንም ሆነ መገለሎች ካሉ በዋዛ እንደማያልፋቸውና አጥብቆ እንደሚያግዛቸው" ጠቅሰው "ይህ በፍጹም ተቀባይት የሌለው ነገር ነው" ብለዋል። "ሆኖም…" ይላሉ ከፍተኛ አማካሪው፤ ለጸጥታና ደህንነት ተቋማት ግልጽ መመርያ ተላልፎላቸዋል። ማንኛውም የሚወስዱት እርምጃ የደኅንነት ስጋትና መረጃን መሠረት ያደረገ እንዲሆን፤ እርምጃዎች ትኩረት ያደረጉትም የደህንነት ስጋት የደቀኑ አክራሪና ያኮረፉ የህወሓት ርዝራዦች ላይ ብቻ ነው ይላሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ሲመጡ የሕዝቦችን እኩልነት እንደሚያስጠብቁ፣ ብሔራዊ አንድነትን ለመፍጠር እንደሚሰሩ ቃል ገብተው ነበር። ለዚህም ተግባራዊነት ባለፉት ዓመታት ጥረት ሲያደርጉ እንደቆዩ እሙን ነው። ሆኖም በአገሪቱ እዛም እዚህም የግጭቶች መፈጠር ይህ ህልማቸው ብዙም እንዳልተሳካላቸው የሚያሳይ ሆኗል። ቢቢሲ 14 ዓመት በመከላከያ ሠራዊት ውስጥ አገልግሎት ከሰጠና ስሙ እንዲጠቀስ ከማይሻ አንድ ግለሰብ እንደሰማው...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
e32f38b90de5cd6e8443e4af2e6f7e8e
97f9143805b0d0c43a632e1691ad7571
ዳሰሳ ዘ ማለዳ ጥቅምት 24/2012
1- ከጥቅምት12 እስከ 24/2012 ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ 14 ያህል ነጥቦችን ያካተተ መግለጫ አውጥቷል።በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች የተለያዬ ቋንቋ ተናጋሪዎች በብዛት እንደሚገኙ ያመለከተው የቅዱስ ሲኖዶሱ መግለጫ “የቤተ ክርስቲያኒቱን ተከታዮች በቋንቋቸው ማስተማርና ማገልገል እንዲቻል በየአሕጉረ ስብከቶቹ የሚገኙ የአብነት ትምህርት ቤቶችን ማጠናከር፣ ከልዩ ልዩ ቋንቋ ተናጋሪዎች አገልጋዮችን ማፍራት እንዲቻል ለትምህርት ቤቶች ማጠናከሪያ የሚሆን ቋሚ በጀት እንዲመደብ፤ በቀጣይም በሁሉም አፍ መፍቻ ቋንቋ በማዕከል ማሰልጠኛ እንዲቋቋም” ዉሳኔ አስተላልፏል።(አብመድ) 2የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) በአዲስ አበባ የምርጫ ቅስቀሳውን ማድረግ መጀመሩን አስታዉቋል።ፓርቲው በአዲስ አበባ የሚገኙ በርካታ የምርጫ ወረዳዎችን ባሳተፈ መልኩ ሕዝባዊ ውይይት ማድረጉን የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ናትናኤል ፈለቀ ገልጸዋል።ፓርቲው ከ400 በላይ በሚሆኑ የምርጫ መረጃዎች በየሳምንቱ የውይይት መድረክ በማዘጋጀት ውይይት እያደረገ መሆኑንም ተናግረዋል።(አሀዱ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ) 3-ከሳምንት በፊት በኦሮሚያና በሐረሪ ክልሎች እንዲሁም በድሬዳዋ ከተማ ተከስቶ ከነበረው ግጭት ምክንያት የሞቱት ሰዎች ብዛት 86 መድረሱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) አስታወቁ።ጥቅምት 23/2012 በሰጡት መግለጫ”ያለፉ ስህተቶች ለማረም እየሰራን በሌላ በኩል ደግሞ ሰላምና ደህንነትን ለማረጋገጥ ሕጋዊና ተመጣጣኝ እርምጃ እንወስዳለን” በማለት በድርጊቱ ውስጥ እጃቸው ያለ ሰዎች ሁሉም በጥፋታቸው መጠን ተጠያቂ እንደሚሆኑ ገልጸዋል።(ቢቢሲ) 4-ባለፈው አንድ ዓመት ብቻ 791 የሳይበር ጥቃቶች መፈጸማቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ አስታወቀ።ዓለም በሳይበር ምህዳር አንድ መንደር በሆነችበት በዚህ ዘመን የሳይበር ኃይል ከገንዘብ፣ ከጦር መሳሪያ እና መሰል አቅሞች በላይ የሆነ የዘመናችን ቁልፍ መወዳደሪያ አቅም መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዘይኑ ጀማል ተናግረዋል።(ፋና ብሮድካስቲንግ) 5-የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ2010 ሊያስገነባው አቅዶ ለነበረዉ ባለአምስት ወለል የመማሪያ ክፍል ግንባታ ፕሮጀክት በጨረታ አሸናፊ ለሆነው“ሼድ ኮንስትራክሽን” ለተባለ የስራ ተቋራጭ 24 ሚሊዮን 923 ሺሕ 660 ብር ቅድመ ክፍያ የፈፀመ ቢሆንም ግንባታው እስካሁን ያልተጀመረ ሲሆን ተቋራጩም እስካሁን ያለበት አድራሻ አለመታወቁን የኮንስትራክሽን ስራዎቸ ተቆጣጣሪ ባለስልጣን አስታወቋል።(ኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት) 6-የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ የመራጮች ምዝገባ ጥቅምት 26 እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል።ህዳር 10/2012 ለሚካሄደው የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔ ድምጽ መስጠት የሚፈልጉ ዜጎች ከጥቅምት 26 እስከ ህዳር 6/2012 ባሉት 10 ቀናት መመዝገብ ያለባቸው መሆኑን ቦርዱ አስታውቋል ።(ፋና ብሮድካስቲንግ) 7-በኢትዮጵያ በተለያዩ ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ አደጋዎች ምክንያት ዜጎች በርሃብ የሚጠቁ ሲሆን ይህንን ችግር ለመፍታት የኢትዮጵያ ብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽንና የዓለም የምግብ ፕሮግራም በጋራ በመሆን በፈረንጆቹ 2030 ከተያዙ 17 ዘላቂ የልማት ግቦች መካከል አንዱ የሆነው ግብ 2 ረሃብን ዜሮ የማድረግ አላማን ለማሳካት በአዲስ አበባ ከተለያዩ የዓለም አገራት ከመጡ 170 ተሳታፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።(ዋልታ) 8-በስልጤ ዞን ሚቶ ወረዳ ቀበሌ 01 ጥቅምት 23/2012 ረፋድ ላይ በደረሰዉ የእሳት አደጋ 5 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በሚገመት ንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን የወረዳው ዋና አስተዳደሪ ከድር መሐመድ አስታዉቀዋል።መነሻ ምክንያቱ ባልታወቀው በዚህ የእሳት ቃጠሎ 11 ሱቆችና የተለያዩ ድርጅቶች ያሉበት ሕንጻ ላይ ጉዳት ያደረሰ ሲሆን በስፍራው የሚገኘው የወረዳ የነዳጅ ማከፋፈያ የንግድ ተቋምና ሌሎች ተቀጣጣይ ነገሮች ጉዳቱ ከፍ እንዲል እንዳደረጉት ገልጸዋል።(ኢቢሲ) 9-ከተጀመረ ሶስት ዓመታትን ያስቆጠረዉ በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ የኮተቤ – አራራት ሆቴል መንገድ ግንባታ በመጓጓተቱ ነዋሪዎች ቅሬታቸውን አሰምተዋል።ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የተያዘለት የኮተቤ – አራራት ሆቴል መንገድ ግንባታ ከመቆፈር ውጪ ምንም አይነት ግንባታ ባለመካሄዱ በነዋሪዎቹ እንቅስቃሴ ላይ ከፍተኛ እንግልት አድርሷል። የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ጥዑማይ ወልደገብርኤል በበኩላቸው ኅብረተሰቡ ያነሱት ቅሬታ ተገቢ መሆኑን ገልጸው አንድ አመት ከወሰን ማስከበር ጋር በተያያዘ ችግር ሲሆን ሌላው ግን ከተቋራጮቹ ድክመት የተነሳ መጓተቱን ተናግረዋል።(ዋልታ)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://addismaleda.com/archives/7837
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
871a0a5cf53887ef97bc98220ffde92e
8bd1f91622392669c9b40dcff93cfa64
የኅዳሴ ግድብ ስብሰባ ካይሮ ላይ እየተካሄደ ነው
በኢትዮጵያ፣ በሱዳንና በግብፅ መካከል የሚደረገው የኅዳሴ ግድብ ድርድር ዛሬ ካይሮ ላይ ተጀምሯል፡፡የዛሬው የካይሮ ስብሰባ ቀደም ሲል በሃገሮቹ በተደረሰበት ስምምነት መሠረት በኅዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ተጨማሪ ጥናቶችን ያካሂዳል የተባለ ዓለምአቀፍ አማሪካ ቡድን ለመቅጠር የተጠራ ነው፡፡የሦስትዮሽ ስብሰባው ዛሬና ነገ የሚካሄድ ሲሆን ተሣታፊዎቹ በየሃገሮቹ የውኃና መስኖ ሚኒስትሮች የሚመሩ ልዑካን መሆናቸው ታውቋል፡፡በናይል ተፋሰስ ሃገሮች የጋራ ትብብር ጅማሮ ወይም ድርጅት ኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ግብፅና ደቡብ ሱዳን የሚገኙበት የምሥራቅ ናይል ሃገሮች የቴክኒክ ፅ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈቅአሕመድ ነጋሽ የቪኦኤ የሰጡትን ማብራሪያ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/renaissance-dam-tripartite-meeting-cairo-10-16-18/2486401.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
0ad21f9fe24501c3464198637d9c2c4c
6ffb718a3ebe702d37d8fbf1d0004442
ሶርያውያን አማፅያንና ቤተሰቦቻቸው ከምስራቃዊ ጎታ አካባቢ ይወጣሉ
በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሶርያውያን አማፅያንና ቤተሰቦቻቸው ከሶርያ አጋር ሩስያ ጋር በተደረገው ሥምምነት መሰረት ዛሬ ከተከበበው ምስራቃዊ ጎታ አካባቢ ይወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።አንድ የአውቶብሶች ቡድን ሰዎቹን ከሐራሳታ በሰሜን ሶርያ በተቃዋሚ አማፅያን ወደ ተያዘው ዒድሊብ ያጓጉዛል።ከዚህ ቀደምም አማጽያኑ የመንግሥት ኃይሎች ጥቃት ሲበረታባቸው ወደ ሌላ የአማፅያን ክልል ለመሄድ እንዲህ አይነቱን ሥምምነት ሲጠቀሙ ቆይተዋል።የዛሬው ሥምምነት ከሶርያ መንግሥት ጋር የተደረገ የእስረኞች ልውውጥንም ያካትታል።የሶርያ መንግሥት በሩስያ እየተረዳ አካባቢዎን መልሶ ለመቆጣጠር ከአንድ ወር በፊት በከፈተው ጥቃት ምሥራቅ ጎታን በብዙ ቦታዎች ከፋፍሏል፡፡ 1ሺሕ 5መቶ የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ አልቀዋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/syrian-rebeles-to-leave-key-town-in-eastern-ghota-3-22-2018/4310353.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification