query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
1
300
passage
stringlengths
78
13.7k
category
stringclasses
7 values
link
stringlengths
28
740
⌀
source_dataset
stringclasses
3 values
3d9a7a60bf946d698d8844d6a12d2676
b0e117445de4a643bb43adef014efeda
ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት እየተሰራ ነው
የህገ-ወጥ ሰዎች ዝውውርን ለማስቆም የተቋቋመው ብሔራዊ ምክር ቤት በ2006 የተከናወኑ ተግባራትንና ለ2007 የተያዙ እቅዶችን የገመገመበትን መደበኛ ስብሰባም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አዳራሽ አካሄዷል፡፡ምክር ቤቱ ህገ-ወጥ ስደትን መግታት ዋንኛ አላማው ሲሆን የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በአባልነት ያቀፈ ነው፡፡በ2006 ዓ.ም ከሳውዲ አረቢያ ብቻ ከ160 ሺህ በላይ ስደተኞች ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ከአቀባበል ጀምሮ ወደ አካባቢያቸው በመመለስና ስልጠና በመስጠት የስራ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግም እየተሰራ ነው፡፡በ2006 በአማራ፣ ኦሮሚያ፣ ትግራይ፣ ደቡብ ክልልን ጨምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተመላሾችን ተቀብሎ ስልጠና የመስጠት ተግባራት ቢከናወኑም ሙሉ ለሙሉ ወደ ስራ በማስገባት ረገድ ክፍተቶች መኖራቸው በሪፖርቱ ተመልክቷል፡፡የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ወደ ስራ በማስገባትና ህገወጥ ደላሎችን በህግ በማስቀጣት ረገድ መልካም አፈፃፀም አሳይቷል፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና  የብሔራዊ ምክር ቤቱ ሰባሳቢ አቶ ደመቀ መኮንን በተያዘው ዓመትም ህዝባዊ ንቅናቄ በመፍጠር ህገ-ወጥ ስደትን ለማስቆም እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡በህጋዊ መንገድ ለሚደረገው የስራ ጉዞ ከተቀባይ ሀገራት ጋር ስምምነት እየተፈፀመ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡እንድ ኢብኮ ዘገባ የፀረ- ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ንቅናቄ ሰነድም በምክር ቤቱ ፀድቋል፡፡ 
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/25139/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
8e13a2e10d4ae9c8b7ecc9ff870bec9e
f4048224d5d3243d3d6b94295ddc995e
የኮንጎ ምርጫ
ኮንጎ ዴሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ውስጥ ከነገ በስተያ - ዕሁድ ይካሄዳል ለተባለው ምርጫ ኮሚሽኑ ዝግጁ መሆኑንና ፀጥታና ደኅንነቱም ሙሉ በሙሉ እንደሚጠበቅ ፕሬዚዳንቱ ጆዜፍ ካቢላ ዛሬ አስታወቁ።ምርጫው ለምን ላይካሄድ እንደሚችል አንዳችም ምክንያት አይታየኝም ብለዋል ፕሬዚዳንት ካቢላ ከቪኦኤ ጋር ዛሬ በደረጉት ቃለ-ምልልስ።ባለፈው ዕሁድ ይካሄዳል ተብሎ የነበረው ፕሬዚዳንታዊና የፓርላማ ምርጫ ዋና ከተማዪቱ ኪንሻሳ ውስጥ በሚገኝ መጋዘን ላይ በተነሣ እሳት የምርጫ መሣሪያዎችና ቁሣቁስ በመቃጠላቸው ለአንድ ሣምንት ተገፍቶ ነው ወደ ከነገ-በስተያ የተዛወረው።ከቃጠሎው ወዲህ የሚፈለጉ መሣሪያዎችና ቁሣቁስ ሙሉ በሙሉ ለምርጫ አስፈፂሚ ባለሥልጣናቱ መድረሳቸውን ሚስተር ካቢላ ለቪኦኤ አረጋግጠዋል።ኢቦላ ሦስት መቶ ሰው በገደለባቸው ሁለት ምሥራቃዊ ወረዳዎች ውስጥ ድምፅ የመስጫው ጊዜ ወደ ፊታችን መጋቢት እንዲተላለፍ ኮሚሽኑ መወሰኑም ትክክል ነው ብለዋል ፕሬዚዳንቱ።ምርጫው በወረዳዎቹ ውስጥ መተላለፉ ያስቆጣቸው የአካባቢው ተቃዋሚዎች ቤኒ ከተማ ውስጥ ትናንት ሁከት ማንሳታቸው ተዘግቧል።ካቢላ ከአሥራ ሰባት ዓመታት ሥልጣን በኋላ በዚህ ምርጫ ውጤት ለሚያሸንፈው ፕሬዚዳንት እንደሚለቅቁ ተነግሯል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/congo-election-12-28-2018/4719967.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1a1dc313c0c70f77936fc23152caed2a
0ad100c798417abf3a529dc865b1e3e2
የጨዋታ ሪፖርት | መከላከያ 1-0 ጅማ አባ ቡና
የስድስተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ማገባደጃ መርሀ ግብር 11: 45 ላይ መከላከያን ከጅማ አባ ቡና አገናኝቶ ጦሩ 1-0 በሆነ ውጤት አሸንፏል ።ቀዝቀዝ ባለ አየር እና በቀኝ ከማን አንሼ በኩል በዛ ብለው ጨዋታውን ሲያደምቁ በነበሩት የእንግዳው ቡድን ጅማ አባ ቡና ደጋፊዎች ሞቅ ያለ ዝማሬ የተጀመረው የሁለቱ ብድኖች ፉክክር የመጀመሪያ አጋማሽ ያለግብ ተጠናቋል። ተመሳሳይ የጨዋታ ቅርፅ የነበራቸው ሁለቱ ቡድኖች እምብዛም ማራኪ የጨዋታ እንቅስቃሴ ባያሳዩም ተመጣጣኝ የሆኑ የግብ ሙከራዎችን አድርገዋል።ጨዋታው በተጀመረ በ11ኛው ደቂቃ ሳሙኤል ታዬ ከመሀል የጣለለትን ማራኪ ወርቁ ወደግብ ከመሞከሩ በፊት ጀማል ጣሰው ደርሶ ያወጣበት ኳስ የባለሜዳው ቡድን የመጀመሪያ ሙከራ ነበር። በ17ኛው ደቂቃ ላይ ደግሞ ሚካኤል ደስታ ወደ ግራ  የሰነጠቀለትን የግራ መስመር ተከላካዩ ቴዎድሮስ በቀለ ወደውስጥ የመታት ኳስ ጀማል ጣሰውን ካለፈችው በኃላ የግራ መስመር ተከላካዩ ጀሚል ያዕቆብ ከግቡ ቋሚ ስር አውጥቷታል።የባለሜዳዎቹ የተከላካይ አማካይ በሀይሉ ግርማ በበኩሉ በ22ኛው ደቂቃ ከጅማዎች ሳጥን ግራ ጠርዝ ላይ የተገኘችውን ቅጣት ምት በቀጥታ መትቶ ጀማል ጣሰው አውጥቶበታል። ከነዚህ ውጪ በ35ኛው ደቂቃ ላይ መከላካዮች ያገኙትን የማእዘን ምት ሽመልስ ተገኝ አሻምቶት ሚካኤል ግርማ በግንባሩ ሞክሮ የወጣበትም የሚጠቀስ ሙከራ ነበር።ከፊት በአሜ መሀመድ መሀል ላይ ደግሞ በ ክርቶፈር ንታንቢ የግል ብቃት ታጅበው መጀመሪያውን ግማሽ ጥሩ የተንቀሳቀሱት ጅማ አባ ቡናዎችም በበኩላቸው በ12ኛው ደቂቃ መሀመድ ናስር ከግራ መስመር የተገኘውን እጅ ውርወራ ተጠቅሞ በግንባሩ በሞከረው እና ወደላይ በወጣበት ኳስ ነበር የባለሜዳዎቹን ግብ መፈተሽ የጀመሩት። በ27ኛው ደቂቃ ላይም መሀመድ ናስር በግራ በኩል ከአሜ መሀመድ የተሻገረለትን ኳስ ይዞ ወደመከላለያ ግብ በሚሄድበት ሰዐት በቴውድሮስ በቀለ ጥፋት ተሰርቶበት የተሰጠውን ቅጣት ምት ራሱ መሀመድ ናስር መቶ ወደ ውጪ ሰዶታል። ከዚህ ቅጣት ምት በኃላም የተለመደው የዳኛና የተጨዋቾች ውዝግብ ተነስቶ ቴዎድሮስ በቀለ በጥፋቱ እንዲሁም ሳሙኤል ታዬ በውዝግቡ ምክንያት የቢጫ ካርድ ማስጠንቀቂያ ተመልክተዋል።ከሁሉም ሙከራዎች በላይ ለጅማ አባ ቡናዎች የምታስቆጭ የነበረችው አጋጣሚ ግን 40ኛው ደቂቃ አካባቢ አሜ መሀመድ ከ ዳዊት ተፈራ የተቀበለውን እና ለ መሀመድ ናስር ያሻማለትን ኳስ መሀመድ ከተቆጣጠራት በኃላ በአግባቡ ሳይሞክር የመለላላከያ ተከላካዮች ተደርበው ባወጡበት አጋጣሚ የታየች ነበረች።ሁለተኛው ግማሽ በመከላካዮች ኳስን ይዞ በመጫወት ወደጎል በመጠጋት እና ግብ ለማግኘት በመሞከር እንዲሁም በጅማዎች በአሜ መሀመድ የሚመራ ፈጣን መልሶ ማጥቃት ነበር የተጀመረው።  የመጀመሪያው ሙከራም በ48ኛው ደቂቃ በግምት ከ35 ሜትር ርቀት ላይ መከላካዮች ያገኙትን ቅጣት ምት አዲሱ ተስፋዬ በቀጥታ አክርሮ መትቶ ጀማል ጣሰው አውጥቶበታል፡፡በ54ኛው ደቂቃም  ማራኪ ወርቁ ከጅማ የመከላከል ሳጥን ውስጥ የመታው ኳስ የግቡን የጎን መረብ ታኮ ወጥቷል።በጅማዎች በኩል አስገራሚ እንቅስቃሴ ሲያረግ ከነበረው አሜ መሀመድ በ57 እና 58ኛው ደቂቃ የተነሱ ኳሶች በመሀመድ ናስር እና በ ዳዊት ተፈራ አማካይነት ተሞክረው ሁለቱም በመከላከያው ግብ ጠባቂ አቤል ማሞ ድንቅ ብቃት ተመልሰዋል።ከነዚህ ሙከራዎች በኃላ ጨዋታው ቀጥሎ በ70ኛው ደቂቃ ላይ የእለቱ አነጋጋሪ ጉዳይ ተከስትቷል። በተጠቀሰው ደቂቃ ላይ የስታድየሙ ፓውዛ ሳይታሰብ በግማሽ ጠፍቶ ጨዋታው እንዲቋረጥ አስገድዷል። ከ25 ደቂቃዎች ጥበቃ በኃላ የፓውዛው መብራት ሲመለስ በሚካኤል ደስታ የመሀል ሜዳ ቅጣት ምት ጨዋታው ሲጀመር ቅጣት ምቱ ተመቶ ተጨርፎ ሲወጣ የተሰጠውን የማእዘን ምት ቴዎድሮስ በቀለ በግንባሩ በመግጨት ሞክሮ ለጥቂት ወደላይ ወጥቶበታል።በ78ኛው ደቂቃ ከመሀል ሜዳ የተሻማውን ኳስ የጅማ አባ ቡና ተከላካዮች እና ግብ ጠባቂው ጀማል በአግባቡ ከግብ ክልላቸው ሳያርቁት ቀርተው ቴዎድሮስ በቀለ አግኝቶ የቡድኑን የማሸነፊያ ጎል አስቆጥሯል።በ60ኛው ደቂቃ መስፍን ኪዳኔን ተክቶ ወደሜዳ የገባው ሳሙኤል ሳሊሶ በ84ኛው ደቂቃ ከግራ መስመር ከርቀት አክርሮ የመታው ኳስ ለጥቂት በግቡ የቀኝ ቋሚ የወጣበት ሙከራ የመከላከያዎች ምርጡ ሙከራ ነበር ማለት ይቻላል። በ89ኛው ደቂቃ ላይም ሳሙኤል ሳሊሶ ከዛው ከግራ መስመር አሻምቶ አጥቂው ምንይሉ ወንድሙ በግንባር ሲገጫት የግቡን ቋሚ ለትማ የወጣችበት አጋጣሚም ሌላው ለቡድኑ ሁለተኛ ጎል ለመሆን የተቃረበች ሙከራ ነበረች። ከመብራቱ መመለስ በኃላ ወደጨዋታው መንፈስ በቶሎ መመለስ ያልቻሉት ጅማ አባ ቡናዎችም የአቻነት ግብ ሳያስቆጥሩ የእለቱ ፍልሚያ በመከላካዮች የበላይነት ተጠናቋል።ጨዋታው የጅማ አባ ቡና አጥቂዎች በተደጋጋሚ የመከላከያዎች የጨዋታ ውጪ ወጥመድ ሰለባ ሲሆኑ ሲያሳየን ከጅማ አባ ቡና አጥቂው አሜ መሀመድ ከመከላከያ ደግሞ ቴዎድሮስ በቀለ እና ግብ ጠባቂው አቤል ማሞ ጥሩ እንቅስቃሴ ያረጉበት ሆኖ አልፏል ።የአሰልጣኞች አስተያየትበለጠ ገብረኪዳን – መከላከያ” የጨዋታው እንቅስቃሴ በጣም ጥሩ ነበር፡፡ ቡድናችን አሸንፏል ፤ ከጊዜ ወደጊዜም ወደጥሩ ነገር እየመጣን ነው ከማሸነፋችንም ባሻገር እንቅስቃሴያችን እና ልጆቹ ላይ የነበረው ፍላጎት ጥሩ ነበር። ብዙ እድል እንደመፍጠራችን ከዚህም በላይ ማግባት እንችል ነበር፡፡ ስለዚህ በውጤቱም በጨዋታውም በጣም ደስተኛ ነኝ ”” እግር ኳስ ጨዋታ የግል ጨዋታ አይደለም፡፡ ቡድን ጥሩ ሲሆን ነው ማሸነፍ የሚቻለው አጥቂ ጎል ቢያገባም እግር ኳስ ሒደት ነው፡፡ ስለዚህ በግል ሳይሆን ቡድኑ እንደቡድን በነበረው እንቅስቃሴ እና በልጆቼ የጨዋታ ፍላጎት በጣም ተደስቻለው። ”ደረጄ በላይ – ጅማ አባ ቡና“ግብ ጠባቂያቸው ሁለት ያለቀላቸውን ኳሶች አድንኗል እንጂ የተሻለን ነበርን አጥቂዎቻችንም የሚችሉትን ሞክረዋል ነገር ግን አቤል ጥሩ ነበር ።”” ጨዋታው 30 ደቂቃ ከጠበቅን በኃላ መቋረጥ ነበረበት መቀጠሉ አልተመቸኝም፡፡ ነበር ፤ ህግ ከሆነ ግን ምንም ማድረግ አይቻልም። ”” በልጆቼ በጣም ተደስቻለው ከሜዳችን ውጪ ብንጫወትም ሜዳችን ላይ ምንጫወት ነበር ሚመስለው ።”” ጀማል በጨዋታው ጥሩ ነበር፡፡ ብዙ ጎል ሊሆኑ የሚችሉ ኳሶችንም አድኖ ነበር፡፡ እንደ እድል ሆኖ አንድ ስህተት ሰርቷል ። እግር ኳስ የስህተቶች ጥርቅም ነው፡፡ ግን ሽንፈቱ ያስቆጫል ቡድናችን መሽነፍ አልነበረበትም ። በቀጣይ ጨዋታ በሜዳችን ወደአሸናፊነት እንመለሳለን። “
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/20068
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f5708d74105ca18b0ca8190cc133c9bd
a846fc1be940a61bc1590aa94c4cf38a
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ ከአሜሪካ ድምፅ የሥራ ኃላፊዎች ጋር
መንግሥታቸው ለአሜሪካ ድምፅ የሥራ እንቅስቃሴዎች ትብብር ለማድረግ ዝግጁ መሆኑንን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ ተናግረዋል። ጣቢያው በውጭ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ሊያገናኝና ከውጭ ግንኙነት ፖሊሲ አንፃርም ሊያግዝ የሚችል መሆኑን ገልጿል ሚኒስትሩ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ የአሜሪካን ድምፅ የሥራ ኃላፊዎች ተቀብለው አነጋግረዋል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/ethiopian-foreign-minister-10-25-2018/4629333.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
fb4125f09d9a0889c04eb8dcca1dc0ef
1399455216b4ca743f3fdb726eccbcd1
“የብሔር ስያሜን ይዘው የተቋቋሙ ክለቦችን አንመዘግብም” አቶ ኢሳይያስ ጂራ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ ትላንት በአዳማ በተደረገው የስፖርታዊ ጨዋነት ጉባዔ ላይ በዘር እና ብሔር ስያሜ የተቋቋሙ ክለቦችን አንመዘግብም ሲሉ ተደምጠዋል፡፡የክለብ ፕሬዝዳንቶች፣ የስፖርቱ መሪዎች፣ የደጋፊ ተወካዮች፣ ዳኞችና ኮሚሽነሮች እና ሌሎች በርካታ ባለድርሻ አካላትን አሳታፊ ባደረገውና በኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን አዘጋጅነት በተሰናዳው የስፖርታዊ ጨዋነት የውይይት መድረክ ላይ የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ ለእግርኳሱ ዕድገት ማነቆ ከሆነው የፖለቲካ ሽኩቻ በተጨማሪ በዘር እና ብሔር ስያሜ የተደራጁ ክለቦች ችግር እየፈጠሩ እንደሆነ ገልፀዋል። “ሁላችንም ለእግርኳሱ ከዛሬዋ ቀን ጀምሮ በመቆርቆር ለሰላማዊ ተግባር ብቻ ልናውል ይገባል። ሁላችንም ከተረባረብን የማይለወጥ የለም። በኛ በኩል ብሔርን ማዕከል በማድረግ እና በዘር ስያሜ የተቋቋሙ መጠሪያ ስያሜዎችን የያዙ ክለቦችን አንመዘግብም። ተለዋጭ መጠሪያ ስያሜን እስከ ቅርብ ቀን አሳውቁን” በማለት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/51813
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7db35aa721467344df80183220255264
396e51ba3755c55b83d3cf84ed468cea
የንግስት ጠባቂ
የንግስት ዘበኛ፣ የእንግሊዝ ጠባቂዎች እና የንግስት ህይወት ጠባቂ (የንግስ ዘበኛ እና የንጉስ ህይወት ጠባቂ ተብሎ የሚጠራው ንጉስ ወንድ ሲሆን) በዩናይትድ ኪንግደም ውስጥ ኦፊሴላዊውን የንጉሳዊ መኖሪያ ቤቶችን እንዲጠብቁ ለተያዙ እግረኛ እና ፈረሰኛ ወታደሮች የተሰየሙ ስሞች ናቸው። የብሪቲሽ ጦር ከእንግሊዝ መመለሻ (1660) በፊት የሁለቱም የፈረስ ጠባቂዎች እና የእግር ጠባቂዎች ጦርነቶች አሉት እና ከንጉሥ ቻርልስ II ዘመነ መንግስት ጀምሮ እነዚህ ክፍለ ጦር የሉዓላዊውን ቤተመንግስቶች የመጠበቅ ሃላፊነት ነበረባቸው። ጠባቂዎቹ ሙሉ በሙሉ የሚሰሩ ወታደሮች ናቸው። የስራ ቦታ የንግስት ጠባቂ፣ የብሪቲሽ ጠባቂዎች እና የንግስት ህይወት ጠባቂ በብሪቲሽ ጦር የለንደን ዲስትሪክት የስራ ቦታ ስር በሚመጡት የንጉሣዊ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ ተቀምጠዋል፣ እሱም ለቤተሰብ ክፍል አስተዳደር ኃላፊነት ነው። ይህ የበኪንግሀም ቤተ መንግስት, ክላረንስ ቤት, የቅዱስ ጄምስ ቤተ መንግስት እና የለንደን ግንብ, እንዲሁም የዊንዘር ቤተመንግስት ይሸፍናል. የንግስት ጠባቂው እንዲሁ በሉዓላዊው ሌላ ኦፊሴላዊ መኖሪያ ፣ ቅዱስየሮድቤት ቤተ መንግስት ውስጥ ተጭኗል ፣ ግን እንደ ለንደን ብዙ ጊዜ አይደለም። በኤድንበርግ ውስጥ ጠባቂው በሬድፎርድ ባራክስ ውስጥ ነዋሪው እግረኛ ሻለቃ ነው። በ ሳንድሪንግሃም ወይም ባልሞራል በንግስት የግል መኖሪያ ቤቶች ላይ አልተሰካም።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
2fa38752cb825f5d649491fce9cafed9
67626814f47818c3dc9ab566aa2e1acf
በኦሃዮ የሶማሊያ ማኅበረሰብ መሪ መገናኛ ብዙሃንን አማረሩ
አብዱልራዛቅ አሊ የተባለው የአስራ ስምንት ዓመት ዕድሜ ሶማሊያዊ፣ ሰኞ ዕለት ያሽከረክር የነበረውን መኪና ቆመው በነበሩ ሰዎች ላይ እየነዳ ከወጣ በኋላ፣ ከመኪናው በመውረድ በስለት ወጋግቶ መግደል መጀመሩ ተዘግቧል፤ በወቅቱም ወጣቱ በፖሊስ በጥይት ተመቶ ተገድሏል፡፡አብዱልራዛቅ እ.ኤ.አ በ2007 ዓ.ም. ከቤተሰቡ ጋር ከሶማሊያ የተሰደደ፣ ሁለት ዓመት ፓኪስታን ኖሮ ወደ ዩናያትድ ስትቴትስ የመጣ መሆኑ ተገልጿል።በኦሃዮ የሚኖሩ የሶማሊያ ማህበር ስራ አስኪያጅ ሀሰን ኦማር አጥቂው ምን እንዳነሳሣው ወዲያው ማወቅ አልቻልንም፤ ነገር ግን መገናኛ ብዙሃን ሶማሊያዊ ሁሉ መጥፎ እንደሆንን አድርገው ያቀርቡናል ሲሉ አማርረዋል።ጥቃቱን እንደማህበረሰብ የፈፀምነው ይመስል ከኛ ጋር መያያዙን ስንሰማ ነበር፡፡ በመጀመሪያ ቀን ዝም አልን። ልጆቻቸውን ከልጆቻችን ጋር አብረው የሚያስተመሩ ጎረቤቶቻችን፣ የሥራ ባልደረቦቻችን፣ እና ሌሎችም በሥራ አጋጣሚ ሁሉ የመናገኛቸው ሠዎች ሁሉ ድርጊቱ የኛ ጥፋት አለመሆኑን ግን ወጥተን ስለጥቃቱ የሚሰማንን ተናግረን ማሳመን አለብን ብለን ተነስተናል ብለዋል፡፡አብዛኛው የማኅበረሠባችን አባላት፣ በከተማዋ ከሃያ ዓመታት በላይ የኖሩ ናቸው፤ አንድ ግለሰብ በፈፀመው አሰቃቂ ጥቃት ምክንያት፣ ግለሰቡ እኛ ከተወለድንበት ሀገር በመሆኑ ብቻ አንድ ላይ ልንደመር አይገባም ብለዋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/somalia-community-speaks-out-after-ohio-state-attack/3617432.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
4f403bbabbd64b75a726b1e258a54d6f
4b6b9d36acf85af557249118ebb555e8
የሳይንቲስቶች ጥያቄ በኮቪድ-19
የዓለም የጤና ድርጅት ኮሮናቫይረስ ከአየር በትንፋሽ ከሰው ወደሰው መተላለፉን የሚመለከተውን የካሁን ቀደሙን ምክረ ሃሳቡን እንዲያሻሽል ሳይንቲስቶች ጠየቁ።ጥያቄውን ያቀረቡት ከ32 ሃገሮች የተሰባሰቡ 239 ሳይንቲስቶችን ያቀፈ ቡድን መሆኑ ተገልጿል።ሳይንቲስቶቹ ቫይረሱ ከያዛቸው ሰዎች በሳልና በማስነጠስ የሚወጣ ቫይረስ አየር ላይ እይተዘዋወረ ሊቆይ እንደሚችል፤ መጠኑ ትንሽ/ኢምንትም/ ቢሆንም ወደሌላ ሰው ሊዛመት እንደሚችል ማሰርጃ እንዳለ ይገልጻሉ።የዓለም የጤና ድርጅት እስካሁን ባለው ምክረ ሃሳብ መሰረት ቫይረሱ በትንፋሽ ወደሰው ሊገባ የሚችለው ከታመመ ሰው በሳልና በማስነጠስ ወደአየር በሚረጭ በዛ ያለ ፈሳሽ እንደሆነና መጠኑ ትልቅ ሲሆን ደግሞ ፈጥኖ አየር ላይ ሳይቆይ ይወድቃል።ይህ በእንዲህ እያለ ሳውዲ አረብያ በየዓመቱ 2.5ሚሊዮን የእስልምና እምነት ተከታዮች ለሚያሰባስበው የሃጂ ጉዞ ዘንድሮ ለ1ሺህ ምዕመናን ብቻ እንደሚፈቀድ ወስናለች፤ ዘንድሮ ለውጪ ሃገር ተጓዥች ዝግ መደረጉም ታውቋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/scientists-raise-alarm-about-airborne-threat-of-coronavirus-7-6-2020/5491602.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
1906e36b0b29cde10976261a3774e440
06ce34e0475db8d4bfb60be97628a8e5
የማሌዢያ እግር ኳስ ማህበር
የማሌዢያ እግር ኳስ ማህበር የማሌዢያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ማህበሩ የማሌዢያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል። ማ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
37d18c09e24bf4619f66c666c5ed34d8
ecdcef3950ca17ea01673d109de084d8
የፋሲል ከተማ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሊያገኙ ነው
የቴሌዚዥን ስርጭት መብቱ የተፈፀመው በሶስት አካላት ሲሆን የፕሮዳክሽን ስራዎችን የሚሰራው ኤቢ ኤቭንት ኦርጋናዚንግ ፣ ፋሲል ከተማ እና ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል በገንዘብ ክፍፍሉ እና ህጋዊ ጉዳዮች ላይ ከስምምነት በመድረሳቸው ፋሰል ከተማ የሚያደርጋቸውን ጨዋታዎች ከተጋጣሚ ክለቦች ጋር በስምምነት የማስተላለፍ ውል ተፈራርመዋል፡፡የኤቢ ኤቭንት ኦርጋናይዚንግ ስራ አስኪያጅ አቶ አንተነህ ለሶከር ኢትዮጵያ እንደገለፁት በስምምነቱ መሰረት ከትርፉ ላይ ፋሲል ከተማ ግማሽ ሲያገኝ  ኤቢ ኤቭንት ኦርጋናዚንግ 25 በመቶውን የሚወስድ ይሆናል፡፡ ተጋጣሚው ክለብ ደግሞ ቀሪውን 25 በመቶ የሚወስድ ይሆናል፡፡ ከሜዳው ውጪ በሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የሚኖረውን ሁኔታም በባለሜዳዎቹ ክለቦች ፈቃደንነት እና ስምምነት እንደሚከናወን ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ አስታውቋል፡፡ፋሲል ከተማ የሁለተኛው የውድድር ዘመን አጋማሽን ከወልዋሎ ጋር አዲስ አበባ ስታድየም በሚያርገው ጨዋታ የሚጀምር ሲሆን ስምምነቱ በታቀደው መሰረት ከተጓዘ በዋልታ ቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት የሚያገኝ ይሆናል፡፡ወጥ የሆነ የጨዋታ ብሮድካስቲንግ አሰራር እና ጉዳዩን በበላይነት የሚቆጣጠር አካል የሌለው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በዘንድሮው አመት በርከት ያሉ የቴሌቪዥን እና የሬዲዮ ቀጥታ ስርጭት ሽፋኖች እየተሰጠው ይገኛል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/34992
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
c9089e9c6edd6732834743b9e229bebc
93a57509575428531edd2884d51fa71b
በኦሮሚያ ክልል ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ ምክንያት መፈናቀላቸው ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በኦሮሚያ ክልል ከሐምሌ ወር ጀምሮ ከ12 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ምክንያት ከአካባቢያቸው መፈናቀላቸውን የክልሉ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።በክልሉ የበልግ ዝናብ መጣል ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች በጎርፍ ምክንያት ለጉዳት መደረጋቸውም ተመልክቷል።የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ገረመው ኦሊቃ እንዳሉት በተለያዩ ጊዜያት በተከሰቱ የጎርፍ አደጋዎች በሰው ህይወት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ አፋጣኝ ምላሽ ሲሰጥ ቆይቷል።ለተጎጂዎች የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ ጀልባ ጭምር በመጠቀም ሰዎችን ከውሃ ውስጥ የማውጣት ሥራዎች ተሰርቷል ብለዋል።በክረምቱ የአዋሽ ወንዝ ከመጠን በላይ በመሙላቱ በሰዎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ምክትል ኮሚሽነሩ ተናግረዋል።አዋሽ ወንዝ ብቻም በ16 የክልሉ ወረዳዎች ባሉ 56 ቀበሌዎች በሚኖሩ ሰዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን ነው የገለጹት።በክልሉ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ ለሆኑ አካባቢዎች ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በጎርፍ አደጋ ጉዳት እንዳይደርስባቸው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥራዎች ተሰርተዋል።ጉዳት በደረሰባችው አካባቢዎች ህብረተሰቡ እርስ በርስ እንዲረዳዳና ከመንግስት የእህል ክምችት በማውጣት ለተጎጂዎች ድጋፍ ተደርጓል ብለዋል።በጎርፉ የጠፋውን ሰብል ለማካካስም የውሃ ሙላት መቀነስን ተከትሎ አርሶአደሩ ቶሎ የሚደርሱ ሰብሎችን እንዲያለማ ይደረጋል ፡፡በብሔራዊ ሚትዮሮሎጂ ኤጀንሲ ትንበያ መሰረት የክረምቱ ዝናብ እስከ መስከረም የሚዘልቅ መሆኑን የገለጹት ምክትል ኮሚሽነሩ፤ ህብረተሰቡ አሁንም ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል።በምዕራብ ጉጂ፣ በምስራቅና ምዕራብ ሐረርጌ ዞኖች፣ በምዕራብና ምስራቅ ሸዋ፣ በኦሮሚያ ክልል ፊንፊኔ ዙሪ ልዩ ዞን እና በባሌ ዞኖች ላይ ጉዳት የደረሰ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት የወንዞች ሙላት መቀነስ እየታየ አብዛኞቹ ተጎጂዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ መደረጉንም ኢዜአ ዘግቧል፡፡ከህብረተሰቡ፣ ከባለሀብቶችና ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር የተፈናቀሉትን መልሶ ለማቋቋም የመደገፍ ሥራ እየተሰራ መሆኑንም ምክትል ኮሚሽነሩ ተናግረዋል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a6%e1%88%ae%e1%88%9a%e1%8b%ab-%e1%8a%ad%e1%88%8d%e1%88%8d-%e1%8a%a812-%e1%88%ba%e1%88%85-%e1%89%a0%e1%88%8b%e1%8b%ad-%e1%88%b0%e1%8b%8e%e1%89%bd-%e1%89%a0%e1%8c%8e%e1%88%ad%e1%8d%8d/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9aeb2018767d0579549aec11490401cc
ce0d424d83a5012b0c3bc56b47a5eea8
ቀረፃ
ቀረፃ ድርጊትን የመያዝ ወይም የመተርጎም ሂደት ሲሆን ይህም የሚቀመጠው በማጠራቀሚያ ወይም መቅረጫ ውስጥ በመረጃ መልክ ነው። ታሪካዊ ክስተቶች ለብዙ ሺህ አመታት በተለያዩ ዓይነት መንገዶች ተቀርጸው ሲቀመጡ ኖረዋል። የድምፅ ቀረፃ የፅሁፍ ቀረፃ ዲጂታል ቀረፃ ፈጠራዎች መገናኛ
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
5371274e3e507f6389e0decb2404dff0
5078bbf26feadf2e1a9d014543cb16e8
አዲስ ሪፖርት፡ በዓለም ዙሪያ የታሰሩ ጋዜጠኞች ብዛት
ለጋዜጠኞች መብት የቆመው ኮሚቴ/ሲፒጄ/ ዛሬ ባወጣው፣ ዓመታዊ ጥናት ዘገባ ነው ይሄን ያመለከተው።በዓለም ደረጃ ጋዜጠኞችን በብዛት የሚያስሩት ቻይና፣ ቱርክ፣ ሳውዲ አረብያና ግብጽ መሆናቸውን፣ ዘገባው ጠቁሟል።በዓለም ደራጃ ለአራት ተከታታይ ዓመታት፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ጋዜጠኞች መታሰራቸው የቀጠለ መሆኑን፣ ሲፔጄ ያወጣው ዘገባ ጠቁሟል።ሺ ዢንፒንግን፣ ረጂፕ ታይፕ ኤርድዶዋንን፣ ሞሐመድ ቢን ሳልማንንና ዐብደል ፍታሕ ዐል-ሲሲን የመሳሰሉት አምባገነን መሪዎች፣ የሚነቅፍ ሚድያን ማሳደደን ቀጥለዋል ይላል ዛሬ የወጣው ዘገባ።በዓለም ደረጃ በእስር የሚገኙት ጋዜጠኞች ብዛት፣ በያዝነው ዓመት ከ253 ወደ 245 ዝቅ ማለቱን፣ ዘገባው ጠቅሷል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/most-jailed-journalist-china-turkey-saudi-arabia-egypt-again-top-annual-cpj-report-12-11-2019/5201850.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
4f74300c7f42ba987014e73b055eadce
c07b7fed6a8982c735e261b0871d0224
ምንትዋብ መታጠቢያ
የምንትዋብ መዋኛ ወይም የምንትዋብ መታጠቢያበእቴጌ ምንትዋብ የተሰራ በፋሲል ግቢ ውስጥ ከምንትዋብ ግምብ አጠገብ የሚገኝ ቱርክ መታጠቢያ (ሐማም) ነበር። ስለሆነም ከህንጻው ስር ምድጃ ሲኖር፣ ውሃ በቱቦ ይገባለትና እንፋሎት እያተነነ የተለያዩ የሚሸቱ ቅጠሎች በላዩ ላይ እየተደረጉ ለህመም ፈውስ የሚገኝበት ክፍል ነበር። በዚህ መታጠቢያ ቤት የመጀመሪያው ክፍል እራቁትን ሆኖ ሰውነትን ለማሞቅ የሚያገለግል ሲሆን፣ ሁለተኛ የበለጠ ሰውነትን በማጋል ላብ የሚያስወጣ ነበር። ከዚህ ቀጥሎ በቅዝቃዛ ውሃ መታጠቢያ ክፍል ውስጥ መታጠብ ሂደቱን ያጠናቅቃል። ምንትዋብ ፋሲል ግቢ ሀማም
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
56d550fb31d38d4a2bd0a0302f7a6471
486eb6595e30d26cf0b8f14125c5fa36
ናሳ የመሬት ስበት ዜሮ በሆነበት ሕዋ ላይ አገልግሎት ሊሰጥ የሚችል ሽንት ቤት ወደ ዓለም አቀፉ ጠፈር ማዕከል (ስፔስ ስቴሽን) ሊልክ ነው።
ናሳ የ23 ሚሊዮን ዶላር ሽንት ቤት ወደ ጠፈር ሊልክ ነው\nሽንት ቤቱ በዓለም አቀፉ ጠፈር ማዕከል ከተሞከረ በኋላ ወደፊት ጨረቃ ላይ ለሚኖሩ የሳይንስ ጉዞዎች አገልግሎት ይሰጣል ተብሏል። በተለይ ይህ ቫኩዩም ሲስተም መሰረት አድርጎ የተሰራው ሽንት ቤት ለሴት ጠፈርተኞች ምቹ እንዲሆን የተደረገ ነው ተብሏል። ይህንን ሽንት ቤት የሚጭነው ካርጎን ወደ ሕዋ የሚያመጥቀው መንኩራኮር ከዋሎፕስ አይላንድ፣ ቨርጂኒያ ባለፈው ሐሙስ ነበር ሊመነጠቅ የታሰበው። ነገር ግን መንኮራኩሩ ሊመነጠቅ 3 ደቂቃዎች ብቻ ሲቀሩት አጠራጣሪ የቴክኒክ እክል በማጋጠሙ ሂደቱ ተስተጓጉሏል። ሽንት ቤቱ ልክ እንደ ማንኛውም አነስተኛ የሕዝብ ሽንት ቤት የሕዝብ ስልክ ሳጥን የሚያህል ሲሆን አጠቃቀሙ ግን ምድር ላይ ከሚገኘው ሽንት ቤት ጋር ተመሳሳይ አይደለም። የናሳ አዲሱ ሽንት ቤት የምድር ስበት ዜሮ በሆነበት ስፍራ ላይ መሳሪያ መሣሪያው ከሰውነት ውስጥ ቆሻሻን ስቦ በማውጣት ጠፈርተኞች እንዲጸዳዱ ያደርጋል። የጠፈር ሽንት ቤት በአሰራሩ ልክ እንደ አቧራ ማጽጃ (ቫኪዩም ክሊነር) ነው የሚሰራው። ቆሻሻን ከሰውነት በመምጠጥ ለዚህ ወደተዘጋጀ ታንከር ወስዶ ያስቀምጣል። ሽታ እና ባክቴሪያን ሙልጭ አድርጎ ያጠፋል። ሽንት ቤቱ 45 ኪሎ ግራም ይመዝናል። 71 ሴ/ሜ ቁመት አለው። አሁን የተሰራው ሽንት ቤት ከዚህ በፊት በ ሕዋ ከነበረው ሽንት ቤት በ65 ከመቶ ያንሳል፣ በ40 ከመቶ ደግሞ ክብደሩ ቀለል ያለ ነው። የሽንት ቤቱ ንድፍ ሰራተኞች ይህኛው ሽንት ቤት በተለይ ለሴት ጠፈርተኞች እንዲሆን መደረጉን ተናግረዋል። ጠፈርተኞች ለውሀ ሽንት ሲሆን ለወንድና ሴት ጾታዎች ቅርጹ የተለያየ መጠነኛ የብርሌ አፍ የሚመስል ብልቃጥ ይጠቀማሉ። የሚሸና ሽንት አስፈላጊውን የማጣራት ሂደት አሟልቶ ከመርዛማነቱ ተጣርቶ ለመጠጥ ውሃ ተመልሶ ያገለግላቸዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
e5a4683c668c99addb67e6a95aaa6aa2
b9e666fe02a0ec204e3e64e9d9efb2b1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዕቃ ጫኝ አውሮፕላን ጉዳት ደረሰበት
ባለፈው ቅዳሜ ጠዋት ከቶጐ ዋና ከተማ ሎሜ ተነስቶ ወደ ጋና አክራ ያቀናው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዕቃ ጫኝ አውሮፕላን ማረፊያ መስመሩን ስቶ ጉዳት ደረሰበት፡፡ የአየር መንገዱ ንብረት የሆነው ቦይንግ 737 - 400 አውሮፕላን በኮኮታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊያርፍ ሲሞክር መንገዱን በመሳቱ የአውሮፕላኑ ቀኝ ክንፍ፣ የታችኛውና የፊተኛው ክፍሉ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል፡፡ በበረራ ቁጥር “ETAQV-KP-4030” ከሎሜ የተነሳው አውሮፕላን ውስጥ የነበሩት ሦስት የበረራ ሠራተኞች ላይ አነስተኛ ጉዳት ሲደርስባቸው፣ በአክራ ወታደራዊ ሆስፒታል ሕክምና እንደተደረገላቸው ታውቋል፡፡ የአየር መንገዱ ቃል አቀባይ ግን ሦስቱ ሠራተኞች በጥሩ ሁኔታ ላይ መሆናቸውን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ የዕቃ ጫኝ አውሮፕላኑ በሚያርፍበት ወቅት ጐማዎቹ በመተንፈሳቸው ምክንያት ከመስመሩ ወጥቶ ጉዳቱ እንደደረሰበት ተገልጿል፡፡ የጋና የሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣናት የአደጋው ምክንያት በወቅቱ የነበረው አስቸጋሪ የአየር ፀባይ ሊሆን ይችላል ቢሉም፣ የአደጋው መንስዔ እየተጣራ መሆኑ ታውቋል፡፡ ሪፖርተር ለሕትመት እስከገባበት ማክሰኞ እኩለ ሌሊት ድረስ የአደጋው መንስዔ አልታወቀም፡፡ አየር መንገዱ በአፍሪካ ከሚገኙ አየር መንገዶች ቀዳሚ የደኅንነት ታሪክ ያለው ሲሆን፣ ይህ አደጋ ግን የኮኮታ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ጥያቄ አስነስቷል፡፡ እ.ኤ.አ. በ2012 በተመሳሳይ የናይጄሪያ የዕቃ ጫኝ አውሮፕላን በዚሁ አውሮፕላን ማረፊያ መንገዱን ስቶ ከመንገደኞች ማመላለሻ መኪና ጋር ተጋጭቶ አሥር ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/2190
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
08bf8a915ebb6c31a75adce9005d1b8f
3d343c6db9a76020c93824a17854177a
'ሴት ናት' ሲሉ በማሰብ ወንድ ያገቡት ኡጋንዳዊው ኢማም ከኃላፊነታቸው መታገዳቸውን ዘ ዴይሊ ሞኒተር ጋዜጣ ዘገበ።
'ወንድ ያገቡት' ኡጋንዳዊ ኢማም ከኃላፊነታቸው ታገዱ\nሼህ ሞሃመድ ሙቱምባ ለሁለት ሳምንታት አብራቸው የቆየችውና 'ሴት ናት' ሲሉ ያገቡት ሂጃብ ለባሹ 'ሚስታቸው' ስዋቡላህ ናቡኬራ፤ ወንድ እንደነበረ ባወቁ ጊዜ በድንጋጤ ደርቀዋል። • የሠርጋቸው ቀን ምሽት ለትዳራቸው መፍረስ ምክንያት የሆነባቸው ሴቶች • ለማጭበርበር የሞተ ያስመሰለው አባት ሚስቱንና ልጆቹን አጣ የአሁኗ 'ሙሽሪት' የቀድሞ ስሙ ሪቻርድ ቱሙሻቤ እንደነበር ተዘግቧል። እውነታው የተረጋጋጠው 'ባለቤታቸው' ቱሙሻቤ፤ አዲስ ትዳር በመሰረተችበት ቤት አካባቢ ከሚኖሩ ጎረቤቶቿ የቴሌቪዥን ማስቀመጫና ልብሶችን በመስረቅ ተጠርጥራ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ከዋለች በኋላ ነበር። "በተለመደው የፖሊስ ሥራ መሠረት፤ ሴት ፖሊስ እርሷን ወደ እስር ቤት ክፍል ከማስገባቷ በፊት ፍተሻ አድርጋ ነበር፤ ከዚያ ግን የሆነው ፖሊሷንም ድንጋጤ ውስጥ የከተተ ነበር፤ ተጠርጣሪው ጡት እንዲመስል በጡት መያዣ ጨርቆችን በመጠቅጠቅ ለብሶ ተገኝቷል" ሲል ጋዜጣው አትቷል። ከአገሪቷ ዋና መዲና ሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ክያምፒሲ በተባለች መንደር በሚገኝ መስጊድ ኢማም የሆኑት ሼህ ሙቱምባ፤ በነበሩት ጊዜያት 'ከሙሽራቸው' ጋር ወሲባዊ ግንኙነት አልነበራቸውም። እንዴት ከሙሽራቸው ጋር ወሲባዊ ግንኙነት አልፈፀሙም ይሉ ይሆናል። ምክንያቱ ወዲህ ነው "ሙሽሪት የወር አበባ ላይ ነኝ" በማለቷ ነበር ግንኙነት ሳያደርጉ የቆዩት። ጋዜጣው እንዳስነበበው 'ግለሰቡ' ያለፆታው ሴት ለመምሰል በመሞከር፣ በስርቆት እና በማስመሰል የተለያዩ ቁሳቁሶችን በመቀበል ክስ ተመስርቶበታል። የአካባቢው ካዲ [የእስልምና ዳኛ] ሼህ አብዱል ኑር ካካንዴ በበኩላቸው አጋጣሚው ያልተጠበቀ ሲሆን በኢማሙ ላይ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን ገልፀዋል። ጋዜጣው ሼህ ሙቱምባ በሚያስተምሩበት መስጊድ ዋና ኢማም የሆኑትን ሼህ ኢሳ ቡሱልዋን ጠቅሶ እንደዘገበው የእስልምና ኃይማኖትን ለመጠበቅ ሲባል ኢማሙ ከኃላፊነታቸው ታግደዋል። አክሎም ሼህ ሙቱምባ ላለፉት አራት ቀናት ቤታቸው አልነበሩም ብሏል- ጋዜጣው። "በተፈጠረው ስሜታቸው በጣም ተጎድቷል፤ በመሆኑም የምክር አገልግሎት ያስፈልጋቸዋል" ሲሉ አንድ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ግለሰብም ተናግረዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
59a73d938332689fa4ffad9b447b89b6
990b757086f99f5bd50a274be65d64d6
በናይጄሪያ አንድ የህክምና ባለሙያ በኮሮናቫይረስ ህይወቱ አለፈ
አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 8፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በናይጄሪያ አንድ የህክምና ባለሙያ በኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ምክንያት ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል።በናይጄሪያ በበኮሮናቫይረስ ምክንያት በህክምና ባለሙያ ላይ የደረሰው ህልፈት በአፍሪካ የመጀመሪያው ሲሆን፥ ለህልፈት የተዳረገው ዶክተር  በግሉ ክሊኒክ ውስጥ በቫይረሱ የተያዘውን ታማሚ በሚያክምበት ወቅት በመያዙ ነው ተብሏል፡፡ዶክተሩ ባሳለፍነው ሰኞ ዕለት ሌጎስ ዩኒቨርስቲ የማስተማሪያ ሆስፒታል ለህክምና ገብቶ የነበረ ሲሆን፥ በወቅቱ ከባድ የህመም ምልክቶች ይታዩበት ነበር ተብሏል።የናይጄሪያ የህክምና ማህበር ዶክተር ቹጎቦ ኢመካ አርብ እለት በኮሮና ቫረስ ለህልፈት የተዳረገን ታማሚ በሚያክምበት ወቅት ለቫይረሱ መጋለጡን አስታውቋል።በከጆሮና ቫይረስ ህይወቱ ያለፈው የ51 ዓመቱ ዶክተር የአስም በሽታ እንደነበረበት የህክምና ማህበሩን ጠቅሶ የቫንጋርድ ጋዜጣ ማስነበቡ ተነግሯል።ምንጭ፦ ቢ.ቢ.ሲትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%93%e1%8b%ad%e1%8c%84%e1%88%aa%e1%8b%ab-%e1%8a%a0%e1%8a%95%e1%8b%b5-%e1%8b%a8%e1%88%85%e1%8a%ad%e1%88%9d%e1%8a%93-%e1%89%a3%e1%88%88%e1%88%99%e1%8b%ab-%e1%89%a0%e1%8a%ae%e1%88%ae/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
4932c10e429878323199f4c6a6cb4b3b
3a90a015ccdbecccac1d1f1b21ad2ed7
የ2012 የትምህርት ዘመን ከተጀመረ ከአምስት ወራት አይበልጥም። ይሁንና ከወራት በፊት በወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የተከሰተውን የተማሪዎች ግጭት ተከትሎ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ግጭቱ ተስፋፍቶ የሞትና የአካል ጉዳት ያደረሱ ግጭቶች ሲስተናገዱ ቆይተዋል። የመማር ማስተማር ሂደቱም በከፍተኛ ሁኔታ ተስተጓጉሏል።
አራት ዩኒቨርሲቲዎች ከ470 በላይ ተማሪዎችና ሠራተኞች ላይ እርምጃ ወሰዱ\n ዩኒቨርሲቲዎቹም በግጭቱ ተሳትፎ አላቸው ያሏቸውን ተማሪዎችና የአስተዳደር ሰራተኞች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመራቸው ተሰምቷል። ርምጃ ከወሰዱት ዩኒቨርሲቲዎች መካከል የጎንደር ዩኒቨርስቲ አንዱ ነው። ዩኒቨርሲቲው በፌሰስቡክ ገጹ ባሰፈረው መረጃ መሰረት በዩኒቨርሲቲው በተከሰተው አለመረጋጋት የመማር ማስተማር ሂደቱ ሲቆራረጥ ቆይቷል። • ከፕላስቲክ የጫማ ቀለም የሚያመርቱት የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች • ዩኒቨርሲቲ ብሎ ለመጥራት የሚያስቸግሩ "ዩኒቨርሲቲዎች" ተቋሙ ከተለያዩ አካላት ጋር ባደረጋቸው ውይይቶችም አንዳንድ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የአስተዳደር ሰራተኞች እና የጤና ባለሙያዎች የተከሰተውን ሁከት በማነሳሳት፣ የህይወት እና የአካል ጉዳት እንዲደርስ በተለያዩ ደረጃዎች አሉታዊ አስተዋፅኦ በማድረግ፣ በተደጋጋሚ ምክር ቢሰጣቸውም ችላ በማለት ሁከት እንዲስፋፋ በማሰብ ሰራተኞችን በማነሳሳት እና ቀስቃሽ መልእክቶችን በመበተን ተሳታፊ ሲሆኑ መቆየታቸውን መረዳት ችያለው ብሏል ዩንቨርሲቲው። በመሆኑም ታህሳስ 22/2012 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ 2 ተማሪዎች ለአንድ አመት፣ 39 ተማሪዎች ለሁለት አመት፤ እንዲሁም 11 ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ከትምህርት ገበታቸው (ከዩኒቨርሲቲው) እንዲሰናበቱ መወሰኑን ገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ ለ7 መምህራን ቀላል የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ ለ3 መምህራን የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ ለ3 መምህራን እና ለ8 የአስተዳደር ሰራተኞች እንዲሁም የጤና ባለሙያዎች ሙሉ በሙሉ ከስራ እንዲሰናበቱ ወስኗል። ሌላኛው ግጭት ተነስቶ ሁለት ተማሪዎች የሞቱበት ወሎ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ስራውን አውከዋል ያላቸውን 335 ተማሪዎች፣ የአስተዳደር ሰራተኞችና መምህር ላይ ርምጃ ወስዷል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር አባተ ጌታሁን ለኢዜአ እንደገለጹት በብሔርና በኃይማኖት ሽፋን በተፈጠረ አለመረጋጋት የመማር ማስተማር ስራው ባለፉት ወራት ውስጥ ለሶስት ጊዜ መቋረጡን አውስተዋል። ባለፉት ሁለት ወራት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ስራው እንዳይቀጥል ፍላጎት ያላቸውን 332 ተማሪዎች፣ ሁለት የአስተዳደር ሰራተኞችና አንድ መምህር ላይ እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። ከነዚህ መካከል 12 ተማሪዎችና ሁለት የአስተዳደር ሰራተኞች በህግ ቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየታየ መሆኑን የገለጹት ፕሬዝዳንቱ አንድ መምህር ከስራ መታገዱን አመልክተው ለ320 ተማሪዎች ደግሞ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው መሆኑን ገልጸዋል። እርምጃ የተወሰዳባቸው ተማሪዎች፣ የአስተዳደር ሰራተኞችና መምህሩ በዩኒቨርስቲው ውስጥና ውጭ ሁከትና ብጥብጥ እንዲፈጠር ምክንያት ሆነው መገኘታቸው በተጨባጭ ማስረጃ የተረጋገጠባቸው መሆናቸውን አብራርተዋል። በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲም ግጭቶች በተደጋጋሚ ተነስተው በተለያዩ ጊዜያት የተማሪዎች ሕይወት ማለፉ ይታወሳል። በተፈጠረው የጸጥታ ችግር የተለያየ ተሳትፎ በነበራቸው ተማሪዎች ላይ ርምጃ መውሰዱን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል። በዚህም መሰረት ሁለት ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ፤ ሰባት ተማሪዎች እያንዳንዳቸው ለሶስት ዓመት፣ ስምንት ተማሪዎች እያንዳንዳቸው ለሁለት ዓመት ከትምህርት ገበታቸው የታገዱ ሲሆን አንድ ተባሮ የነበረ (በወቅቱ የዩኒቨርሲቲው ተማሪ ያልነበረ) ነገር ግን በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ውስጥ ተሳታፊ የነበረ ዩኒቨርሲቲው ክስ መስርቶበት በህግ ተጠያቂ እንዲሆን ወስኗል። • የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ወደቤታቸው ለመላክ ለምን ወሰነ? የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሌላኛው በግጭት ሲታመስ የነበረ ተቋም ነው። ይህንን ተከትሎም የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ታኅሳሥ 27/2012 ዓ/ም ባደረገው ስብሰባ ባለፉት ሁለት ወራት ከተፈጠረዉ አለመረጋጋት ጋር...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
a7ffbb4c5791f84bd8979fd0ec28672d
fb2be65697c6645669bf06860570acbb
የህወሓት እና ሸኔ ሽብርተኛ መባል የኢትዮጵያን የጸጥታ ሁኔታ ወዴት ይወስደው ይሆን?
ስራ አስፈፃሚው ሕዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ሕወሃት) እና ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ብሎ የሚጠራውን ቡድን ‹‹ሸኔ›› በማለት ላለፉት ሶስት አመታት የተለያዩ የሽብር ተግባራትን ፈፅመዋል ሲል ለተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ላይ አስፍሯል። ይህ የውሳኔ ሃሳብ ከፀደቀበት ዕለት ጀምሮ ስራ ላይ እንደሚውል ምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ፈቃዱ ፀጋ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የውሳኔ ሃቡን ተከትሎ የሚወጡ ዝርዝር ማብራሪያዎች ይኖራሉ ያሉት ፍቃዱ እነዚህ ማብራሪያዎች በተለይም አዋጁ ላይ ያሉ ድንጋጌዎች ላይ ያተኮሩ ናቸው ይላሉ። ይህንን ውሳኔ አስመልክቶ እስካሁን ያለው ዘርዘር ያለ መረጃ ይሄው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ነው። የውሳኔ ሃሳቡን ይዘት ዝርዝር እንመልከት በጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) ለምክር ቤቱ የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ በመግቢያው ላይ ለምን ሁለቱ ቡድኖች በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ጥያቄው እንደቀረበ ያብራራል። ‹‹ሰላማዊ ዜጎች ከድርጅቱ ጋር አንዳይተባበሩ፣ ድጋፍ እንዳይሰጡ አባል እንዳይሆኑ ብሎም የድርጅቱን ንብረቶች በመውረስ የፋይናንስ አቅሙን ለማዳከም›› ያለመ መሆኑን ይገልፃል። ከሁለቱ ድርጅቶች በተለይም ስለ ሕወሃት ዘርዘር ያለ ማብራሪያ ያቀረበው ሰነዱ የትግራይ ማዕከላዊ ወታደራዊ ኮማንድ የተሰኘ ሃይል በክልሉ የፀጥታ ቢሮ ድጋፍ ማቋቋሙን ይገልፃል። ቀጥሎም የትግራይ መከላከያ ሃይል የተባለ ወታደራዊ ሃይል ለማደራጀት የሚያስችል ዶክትሪን በማዘጋጀት ለህወሓት ስራ አስፈፃሚ ቀርቦ ፀድቋልም ይላል። የዚህን አደረጃጀት መፅደቅ ተከትሎ ለጦርነት ሰፊ ዝግጅት ተደርጓል፤ በ 2012 ዓ.ም መጀመሪያ ላይም ‹‹በይፋ ዘመኑ የመከታ ነው›› በማለት ሕዝቡን ቀስቅሷል ሲልም ይወቅሳል። ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ያሰናዳው ይህ ባለ 12 ገፅ የውሳኔ ሃሳብ ህወሓት ‹‹የፌደራሉን መንግስት ለማዳከም በየክልሉ ችግር ለመፍጠር በማሰብ›› በተለያዩ ክልሎች ካሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር አብሮ ሰርቷል ሲል የተለያዩ ፓርቲዎችን ጠቅሷል። የተጠቀሱት ፓርቲዎች የትኞቹ ናቸው? በቅድሚያ የተጠቀሰው የአፋር አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ግንባር (አርዱፍ) ሲሆን የጦር መሳሪያ እና በጀት ከህወሃት ቀርቦለታል ሲል ይህ ሰነድ ያስነብባል። ‹‹በአማራ ክልል በቅማንት አካባቢ ለሚነሱ ግጭቶች ሕወሃት የጦር መሳሪያ እና ገንዘብ አቅርቧል፤ እንዲሁም በኦሮሞ ብሄረሰብ አካባቢ የሚኖር ሕዝብ ከአፋር ሕዝብ ጋር እንዲጋጭ ከ 100 በላይ የጦር መሳሪያ ለማስታጠቅ የተደረገ ሙከራም ነበር›› ሲል አክሏል። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ህወሃት ከሁለት ፓርቲዎች ጋር ሲሰራ ነበርም ይላል። የጉሙዝ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ እና የቤንሻንጉል ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ ለሰላም እና ዴሞክራሲ የተባሉ ድርጅቶችን በገንዘብ ብሎም በመሳሪያ ደግፏል የሚለው ይህ የውሳኔ ሃሳብ እነዚህ ፓርቲዎች በክልሉ ውስጥ ላሉ ቀውሶች ተጠያቂ ናቸው ሲልም ይወቅሳል። እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ‹‹በተለምዶ ሸኔ ተብሎ ለሚጠራው ቡድን በገንዘብ እና በመሳሪያ ድጋፍ አድርጓል›› ይህም ‹‹ የሰው ህይወት እና ንብረት እንዲጠፋ ምክንያት ሆኗል›› ሲልም ይከስሳል። በተጨማሪም ‹‹የመከላከያ ሰራዊት ላይ ህወሓት ጥቃት ሲፈፅም የዚህን ቡድን ታጣቂዎች በአጋዥነት አብሮ አሰልፏል›› ይላል። በመጨረሻም ህወሓት በመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት ሲያደርስ እና የፌደራል መንግስቱን ሲቆጣጠር አብረውት ስልጣን እንዲይዙ በማሰብ የፌደራሊስት ሃይሎች ህብረት የተባለ ጥምረት ፈጥሮ ተንቀሳቅሷል ሲልም አብራርቷል። ህወሓት ከቀረቡበት ክሶች መካከልም ወደ ባህርዳር፣ ጎንደር እና ኤርትራ ሮኬት በማስወንጨፍ በንጹሃን ላይ እና...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
49975ed04b2bc5dd79ea12c1b60e16fa
8fbfc159b397ae7e3599c058621fa424
የኦሎምፒክ አሸናፊውና የአምስት ሺህና የአስር ሺህ ክብረወሰን ባለቤት የሆነው አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ማኅበረሰቡ ከጤና ባለሙያዎች የሚሰጡትን ምክሮች በሥራ ላይ እያዋለ አይደለም ሲል ስጋቱን ለቢቢሲ ተናገረ።
ኮሮናቫይረስ፡ "መኖር የሚፈልግ ጥንቃቄ ማድረግ አለበት" ቀነኒሳ በቀለ\nየዓለም ሕዝብ እንደ ቅጠል እየረገፈ ባለበት በአሁኑ ጊዜ ሕዝቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ እራሱን ከወረርሽኙ መጠበቅ ቢኖርበትም ይህ እየተተገበረ አለመሆኑ እንዳሳሰበው አትሌት ቀነኒሳ ገልጿል። • ወሲብና ኮሮናቫይረስን በተመለከተ የሚነሱ ጥያቄዎች ጨምሮም "ሕዝቡ በባለሙያዎች የሚሰጠውን ምክር ተቀብሎ ራሱን የማይጠብቅ ከሆነ አገሪቱ ትልቅ ፈተና ሊገጥማት ይችላል" በማለት አሳስቧል። ቀነኒሳ እንዳለው በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የጤና መሰረተ ልማት እምብዛም ጠንካራ አለመሆኑን በመገንዘብ ሕዝቡ የሚሰጠውን ምክር በተግባር መተርጎም ይጠበቅበታል ሊል መክሯል። "ነገን በማሰብ መኖርን ያለመ ሰው፤ በዚህ ወቅት ለራሱና ለቤተሰቡ ትልቅ ጥንቃቄ ማድረግ ይጠበቅበታል" በማለት ጤንነት ካለ ወደ ፊት ብዙ ነገር መሥራት ይቻላል ሲል ቀነኒሳ ለጥንቃቄ ትኩርት እንዲሰጥ መክሯል። የበሽታው መስፋፋት ያሳሰበው ቀነኒሳ የግል ንብረቱ የሆነውንና በሱሉልታ የሚገኘውን የአትሌቲክስ ማሰልጠኛ መንደር በኮሮናቫይረስ ለተጠረጠሩ ሰዎች ለይቶ ማቆያነት እንዲውል መስጠቱንም ገልጿል። ቀነኒሳ ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ከመምከር ባሻገር እሱም ድሃን ከሃብታም ከማይለየው በሽታ እራሱንና ቤተሰቡን ለመጠበቅ ጥንቃቄ እያደረገ መሆኑን ለቢቢሲ ተናግሯል። በዚህም መሰረት ኮሮናቫይረስ ወደ አገር ውስጥ መግባቱን ከሰማ ጀምሮ ልምምድ የሚያደርገው ብቻውን እንደሆነ በመግለጽ "እያንዳንዱ ሠው የሚጠበቅበትን ጥንቃቄ ካደረገ ይህንን በሽታው መቆጣጠር ይቻላል" ብሏል። ነገር ግን "ብዙ ሰው እየተነገረ ያለውን እየሰማ አይመስልም፤ ይህንን ጉዳይ እንደ ቀላል የሚመለከተው ይመስለኛል" በማለት ቀነኒሳ ያጋጠመውን ይናገራል። በዚህ ወቅት "ለመጨበጥና አብሮ ፎቶ ለመነሳት የሚጠጉ ሰዎች ያገጥማሉ።. . . አይሆንም ስትላቸው ደግሞ የሚናደዱ ሰዎች አሉ" በማለት የዓለም ጤና ድርጀት የኮቪድ-19 ወረርሽን ስርጭትን ለመከላከል ይረዳሉ በማለት ያስቀመጣቸውን ምክሮች ተግባራዊ ማድረግ እንደሚያስፈልግ ያስታውሳል። • ልንቀበላቸው የማንችላቸውን ነገሮች እንድንቀበል ግፊት ሲደረግ ነበር ፡ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በሌላ በኩል ደግሞ ከኮረናቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ በጃፓን ሊካሄድ የነበረው የኦሊምፒክ ውድድርን አስመልክቶ የተጠየቀው ቀነኒሳ በአሁኑ ወቅት 38 ዓመት ሊሞላው እንደሆነ በመናገር፤ ውድድሩ በአንድ ዓመት መራዘሙ ምንም ተጽዕኖ እንደማያመጣበት ገልጿል። "አንድ እና ሁለት ዓመት ምንም ለውጥ አያመጣም። እደርሳለሁ፤ እሄዳለሁ እቅዴንም በተግባር ለማዋል እችላለሁ" ብሏል። በተጨማሪም ውድድሩ ቢሳተፍ ደስተኛ እንደሚሆን ገልጾ "ሁልጊዜም ፈጣሪ ያለው እንጂ ሠው ያለው አይሆንም" በማለት ዓለምን እያስጨነቀ ያለው በሽታ ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ሕዝቡ የሚነገረውን ተግባራዊ እያደረገ መፀለይ እንዳለበት መክሯል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
0a0ac5654c54df76f42fa3279ab0d2a2
af04279f31ebaae952d965d803a59eb7
አየር መንገዱ ለሱዳን እና ሶማሊያ 10 ሺህ ኪሎ ግራም የህክምና ቁሳቁሶችን አጓጓዘ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሱዳን እና ሶማሊያ የኮቪድ19 የህክምና ቁሳቁሶችን አጓጓዘ።አየር መንገዱ 7 ሺህ ኪሎ ግራም የህክምና ቁሳቁስ ለሱዳን እንዲሁም 3 ሺህ ኪሎ ግራም የህክምና ቁሳቁስ ደግሞ ለሶማሊያ አጓጉዟል።የህክምና ቁሳቁሶቹ ሃገራቱ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያደርጉትን ጥረት ለማገዝ የሚውሉ መሆኑን ከአየር መንገዱ ያገገኘነው መረጃ ያመላክታል።አየር መንገዱ ከዚህ ቀደም ከጃክ ማ ፋውንዴሽን የአፍሪካ ሃገራት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያደርጉትን ጥረት ለማገዝ ተበረከቱ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶችን ለበርካታ የአፍሪካ ሃገራት ማድረሱ ይታወሳል።የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a0%e1%8b%a8%e1%88%ad-%e1%88%98%e1%8a%95%e1%8c%88%e1%8b%b1-%e1%88%88%e1%88%b1%e1%8b%b3%e1%8a%95-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%88%b6%e1%88%9b%e1%88%8a%e1%8b%ab-10-%e1%88%ba%e1%88%85-%e1%8a%aa%e1%88%8e/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ae86a8dc685867894b43a768dbf68201
33c3ae006c5b06f47a61f29ce9e2995a
የሰላሳ ዓመቷ ሩሚያ ሱሌ መስከረም 01 ቀን 2010 ዓ.ም ከጂግጂጋ ተፈናቅላ የመጣች ሲሆን "ራበን ዳቦ ስጡን" የሚል ጥያቄ በማንሳቷ በመከላከያ ሰራዊት አባላት በጥይት ተመትታ ህይወቷ ማለፉን የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ዛሬ ያወጣው ሪፖርት ያትታል።
ሰመጉ በኦሮሚያና የሶማሌ ክልሎች የፀጥታ አካላት የመብት ጥሰቶችን መፈፀማቸውን በሪፖርቱ ገለፀ\nከሞያሌ ከተማ ቻሙክ ቀበሌ የተፈናቀሉ ሰዎች የሰሩት የላስቲክ ቤቶች ሪፖርቱ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተፈፀሙ ሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በዝርዝር ያስቀመጠ ሲሆን ከጥር 29 2009 ዓ.ም እስከ ጥር 2010 ዓ.ም ያለውን ጊዜ ይሸፍናል። በኢትዮጵያ ብሔርን መሰረት ያደረጉ ግጭቶች በባለፉት ሁለት ዓመታት የብዙዎችን ህይወት ቀጥፏል፣ ንብረት ወድሟል እንዲሁም የሀገሪቷን ህልውናም አደጋ ላይ ጥለውታል። በተለይም በኦሮሞና በኢትዮጵያ ሶማሌ ብሔር ተወላጆች መካከል ያለው ግጭት እጅጉን ተባብሶ እና መልኩን ቀይሮ ወደ ጥቃት በመቀየር አስከፊና አስፈሪ ደረጃ ላይ ደርሷል። •በርካታ ሰዎች ከሞያሌ በመሸሽ ወደ ኬንያ ገብተዋል •በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ድንበር ግጭት የገዳ ስርዓት መፍትሔ ለምን አላመጣም? ከግጭቱም ጋር በተያያዘ ሰላምን ሊያስከብሩ የተሰማሩ የመከላከያ ሰራዊት፣ በልዩ ፖሊስና የፀጥታ አካላት በሰብዓዊ መብት ጥሰት በቀጥታ ተሳታፊ እንደሆኑም ሪፖርቱ ያትታል። ብዙዎችን በመግደል፣ አስገድዶ በመድፈር፣ በዝርፊያና በማሰቃያት ተሳታፊ ናቸው በማለትም ይወነጅላቸዋል። ደብዛ የማጥፋት ወንጀሎች በሁለቱም ክልሎች መፈፀማቸውን ጠቁሟል በሁለቱ ክልሎች በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ሴቶችም እንደተደፈሩ ሪፖርቱ አስቀምጧል። ከነዚሀም ውስጥ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2ኛ አመት ተማሪ የነበረች አንዲት ሴት በሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ለሶስት ከመደፈር በተጨማሪ፣ በዱላ እንደተደበደበችና በጩቤ እንደተወጋች ሪፖርቱ ጨምሮ ያትታል። የደረሱት የሰብዓዊ መብት ጥቃቶች ለመስማት የሚዘገንኑ ሲሆን ከዚህም ውስጥ በአምስት ወታደሮች የተደፈረችና ለ28 ቀናትም በፊቅ ተራራ ላይ የታሰሩ ሴት ይገኙበታል። በስለት ታርደው የተገደሉ፣ በእሳት ተቃጥለው የሞቱና ከዚሀም በተጨማሪ የሶስት ዓመት ህፃን ልጅም እንደተገደለም ሪፖርቱ ጠቅሷል። ተቋሙ በልዩ መግለጫው ላይ ወደ 30 በሚጠጉ የሁለቱ ክልል አጎራባች ወረዳዎች በተደረገ ማጣራት ከ500 በላይ ዜጎች መገደላቸውንና በመቶዎች የሚቆጠሩ ለአካል ጉዳት እንደተዳረጉ አስታውቋል። በዚሀም ምክንያት በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ አካላዊ እና ስነልቦናዊ ጉዳት ላይ ያሉ ሲሆን የሰመጉ ባለሙያዎች በሚያነጋግሯቸው ወቅት በተደጋጋሚ ራሳቸውን እየሳቱ ይወድቁ ነበርም ይላል። ከማንነት፣ ከአስተዳደርና ከድንበር ይገባኛል ጥያቄ ጋር በተያያዘ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል በሚገኙ በተነሱ ግጭቶች ምክንያት ከሁለቱም ክልሎች የተፈናቀሉት ዜጎች ቁጥር ከአንድ ሚሊየን በላይ እንደሚበልጥም ብሔራዊ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን እና OCHA3 በጋራ ያወጡት ሪፖርት ያሳያል። የችግሩን አሳሳቢነትም የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ ቢንያም አባተ ይናገራሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ቃሎች የተገቡ ቢሆኑም ወደ ተግባር ሊቀየሩ እንደሚገባም ዳይሬክተሩ ይናገራሉ። በጥቃቱና በግጭቱ እጃቸው ያለበት አካላትን ተጠያቂ ከማድረግ ጀምሮ በቂ ትኩረትና ዘለቄታዊ መፍትሔ ሊሰጠው እንደሚገባ አቶ ቢንያም እንደ መፍትሔ የሚያስቀምጡት ነው። ሰመጉ የተጎጂዎች ቁጥርና ጉዳት መጠኖችን በዘረዘረበት ባለ 55 ገፅ ልዩ ሪፖርቱ ፤ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መፍትሄ እንዲሰጣቸው ፣ለወደፊቱም እንዳይደገሙ የመከላከል ርምጃ እንዲወሰድ ፣ጉዳት የደረሰባቸው ካሳ እንዲከፈላቸውና ተጠያቂዎችም ለህግ እንዲቀርቡ ጥሪ አቅርቧል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
3fb5605392abab96cfca12e6e4596ac8
063275e53fbb4141c72d4a7710949a9c
ኢቦላ ለምን አገረሸ?
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሰሜን ምዕራብ አካባቢ የምትገኘው ቢኮሮ ከተማ የታየው የቫይረሱ ማገርሸት ከዚህ ቀድሞ የተከሰተውንና በምዕራብ አፍሪካ አስራ አንድ ሺህ ሰዎች ህይወት መቀጠፍን እንዲሁም ሃያ ስምንት ሺህ ሰዎች በቫይረሱ የተያዙበትን አስደንጋጭና አስፈሪ ጊዜ ያስታውሰናል። በያዝነው ዓመት ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ምንም እንኳን ከሟቾቹ ሁለቱ ብቻ በቫይረሱ መያዛቸው ቢረጋገጥም የሞቱትን አሰራ ሰምንት ሰዎችን ጨምሮ ሰላሳ የሚደርሱ ተጠርጣሪዎች ተገኝተዋል። ኢቦላ ለምን አገረሸ? ባለፈው ዓመት የተከሰተው አሳዛኝ አጋጣሚ ድጋሚ እንዳያንሰራራ ምን እየተሰራ ነው? የሚለው መነጋገሪያ አጀንዳ ሆኗል። ኢቦላ ለምን ከቁጥጥር ውጭ ሆነ? ኢቦላ በቫይረስ ከተያዘው ሰው ሰውነት በሚወጣ በጣም አነስተኛ መጠን ባለው ፈሳሽ ሳይቀር በመተላለፉና ያልተለመዱ ምልክቶች ስላሉት ችግሩን ከቁጥጥር ውጭ ያደርገዋል። በቅርቡ ኢቦላ ያገረሸባት- ቢኮሮ የንግድ ከተማ በመሆኗ፣ በዋና ዋና ወንዞች መከበቧ እንዲሁም ድንበር አካባቢ በመገኘቷ ትኩረትን እንድታገኝ አድርጓል። ምክንያቱ ደግሞ ሰዎች የሚገኛኙበት፣ የንግድ ልውውጥ የሚያደርጉበትና እንቅስቃሴዎች የሚዘወተሩበት በመሆኑ ቫይረሱ የሚዛመትበትን እድል ስለሚያፋጥነው ነው። እንደ አውሮፓውያኑ ከ 2014-2016 በምዕራብ አፍሪካ የተከሰተው ኢቦላ መነሻው ጊኒ ውስጥ በምትገኝ ትንሽ መንደር ውስጥ ሲሆን፤ መጀመሪያ በቫይረሱ የተያዘውም እደሜው ሁለት ዓመት የሚሆነው ህፃን ነበር። በሽታው በጊኒ እንዲሁም በጎረቤቶቿ ሴራሊዮንና ላይቤሪያ በተለይ በከተሞች አካባቢ በፍጥነት ተሰራጭቶ ነበር። ዲሞክራቲክ ኮንጎ ከእነዚህ አገራት በብዙ ሺህ ማይል ርቀት ብትገኝም ልታመልጥ ግን አልቻለችም። ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ካጋጠማት አሳዛኝ አጋጣሚ በ2017 የተከሰተው የኢቦላ ማገርሸት አንዱ ነው። ከቫይረሱ ነፃ የሆኑ ሰዎች ቫይረሱ ስር ሰዶ ከማንሰራራቱ በፊት ሰዎች እንዳይያዙና እንዳይዛመት ማድረግ ይቻላል። በተፋጠናና በተቀናጀ መልኩ መስራት ከተቻለ ከመጀመሪያው የበሽታውን ስእረጭት መግታት ይቻላል። የጤና ባለሙያዎች፣ ተመራማሪዎች፣ የዓለም ጤና ድርጅትና በጎ አድራጊ ድርጅቶች ቫይረሱ ያገረሸበት አካባቢ የመጀመሪያ ምላሻቸውን እየሰጡ ነው። ቫይረሱ የሚተላለፍባቸውን መንገዶች መለየትን ቅድሚያ የሰጡት ጉዳይ ሲሆን በተቻላቸው አቅም ማንም ሰው በቫይረሱ እንዳይያዝ ተግተው እየሰሩ ነው። ኢቦላ ተገኘባቸው የተባሉ ሰዎችም በአካባቢው በሚገኝ የጤና ተቋም ህክምና እየተደረገላቸው ነው። ጭምብል በማድረግ፣ የእጅ ጓንቶችን በመጠቀም፣ ጋዎን በመልበስ ጥንቃቄ የተሞላበት እንቅስቃሴ ማድረግ ጠቀሜታው ላቅ ያለ ነው። በተጨማሪም ህብረተሰቡ በቂ የሆነ ግንዛቤ እንዲያገኝና ኢቦላን በተመለከተ ምላሽ ከሚሰጡ ቡድኖች ጋር መረጃዎችን መለዋወጥ ያስፈልጋል። የህሙማን ደም ናሙና ለምርመራ ኪንሻሳ የሚገኘው ብሄራዊ ላቦራቶሪ እንደተላከም ተገልጿል። በአውሮፓውያኑ ከ2014-16 በምዕራብ አፍሪካ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በኢቦላ ህይወታቸውን አጥተዋል ክትባቱስ? እስካሁን ኢቦላ ተገኝቶባቸዋል የተባሉ አምስት ቀጠናዎች የተለዩ ሲሆን የሞቱት ዜር በተሰኘው ቀጠና ነው። በእነዚህ ቀጠናዎች ለመጠባበቂያ የተዘጋጀው ክትባት ለድንገተኛ ክስተቶች ይውላል። በእንግሊዝና በኖርዌይ መንግሥት ድጋፍ እንደ አውሮፓውያኑ በ2016 ክትባቱ ተቀባይነት ያገኘ ቢሆንም ለሰዎች እንዲሰጥ እስካሁን ሙሉ በሙሉ ፈቃድ አልተገኘም። ይሁን እንጂ ሰዎች እንዲጠቀሙበት ለማዋል ለመጠባበቂ 300ሺህ የሚሆኑ ክትባቶች ተዘጋጅተዋል። ክትባቱ ቫይረሱ ይኖርባቸዋል ተብለው ለተጠረጠሩ ህሙማን፣ ለቫይረሱ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
9d7311ba459f9e45ed746755a32dcd11
4c0b2a3149228bcdee81cbd764986a24
1988
1988 አመተ ምኅረት ጥቅምት 25 ቀን - በእስራኤል የአክራሪ ኦርቶዶክስ ቡድን አባል ጠቅላይ ሚኒስቴሩን ይስሐቅ ራቢንን በዓደባባይ ገደለ። ኅዳር 1 ቀን - በናይጄሪያ ታዋቂው ደራሲና የተፈጥሮ ጉዳይ ተከራካሪ ኬን ሳሮ ዊዋ፣ ሰፊ የዓለም አቀፍ ተቃውሞ ቢኖርም በአገሪቱ መንግሥት ከ ሌላ ስምንት ሰዎች ጋር በሰቀላ የሞት ቅጣት ተቀጣ። ጳጉሜ 2 ቀን - የራፕ ሙዚቃ ተጫዋች ቱፓክ ሻኩር በላስ ቬጋስ ተተኲሶ ተገደለ። የታንዛኒያ ቤተ መንግሥት በኦፊሴል ከዳር ኤስ ሰላም ወደ ዶዶማ ተዛወረ። አመታት
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
0bd3d8abbb5819685f6367d92ef636d3
c45cd012d54c97222ce6f8806d58cefd
የፕሬዚዳንት ትረምፕ ደጋፊ አቶ ላባን የማነ ከቪኦኤ ጋር
በዩናይትድ ስቴትስ ፖለቲካዊ ህይወት ውስጥ ንቁ ተሣታፊ ከሆኑ ትውልደ ኢትዮጵያ አሜሪካዊያን አንዱ የሆኑት አቶ ላባን የማነ የተመዘገቡ ሪፐብሊካንና የፕሬዚዳንት ትረምፕ ብርቱ ደጋፊ ናቸው።ከአቶ ላባን ጋር በወግ አጥባቂ ርዕዮት ምንነት፣ በዋሺንግተን ፖለቲካ፣ በጤናና በኮቪድ-19፣ በአካባቢ ጥበቃና በአየር ንብረት ለውጥ፣ ዘርና አሜሪካ በሚሉ ርዕሶችና በኅዳሴ ግድብ ጉዳይ ላይ ለፕሬዚዳንት ትረምፕ ካላቸው ድጋፍ ጋር እያያዙ አስተያየቶቻቸውን ሰጥተዋል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/trump-supporter-republican-11-2-2020/5645581.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ee53042fcd800f3d8304131e11797b3a
17338e51d550631ae54a78079d22ab7d
የዚምባብዌ ወታደሮች ሰልፈኞችን በተለያየ መንገድ ሲያሰቃዩ ነበር ተባለ
የዚምባብዌው የሰብአዊ መብት ኮሚሽን እንዳስታወቀው ለተቃውሞ የወጡ ሰልፈኞችን ለመበተን መንግሥት ወታደሮችን መጠቀሙ የተሳሳተ እርምጃ ነበር ብሏል። የተቃውሞ ሰልፎቹ የጀመሩት ባለፈው ሳምንት ሲሆን ምክንያቱ ደግሞ ነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መናሩ ነበር። • የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የአውሮፓ ጉብኝት • ቀብሩን አዘጋጅቶ ራሱን ያጠፋው አርሶ አደር ከወደ ሃራሬ የሚሰሙ ዜናዎች እንደሚዘግቡት ወታደሮቹ ሰልፈኞች ላይ ያልታሰቡና ከፍተኛ ጉዳት ያደረሱ ጥቃቶችን በተደጋጋሚ ፈጽመዋል። አንድ ቢቢሲ ያነጋገረው የዋና ከተማዋ ነዋሪ እንደገለጸው ወደ 30 የሚጠጉ ሰልፈኞች በድንገት በወታደሮች ተከበው ከፍተኛ ድብደባ ሲደርስባቸው ተመልክቷል። ከ14 ወራት በፊት በወታደሮች እርዳታ ወደ ስልጣን የመጡት ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ሙሉ ወታደራዊ ስልጣን መያዛቸው ደግሞ በብዙዎች ዘንድ ጥርጣሬን ፈጥሯል። ነገር ግን ፕሬዝዳንቱ ባስተላለፉት መልዕክት በንጹሃን ዜጎች ላይ የሚፈጸመውን የኃይል እርምጃ እንደማይታገሱ ገልጸዋል። የሰብአዊ መብት ኮሚሽኑ ባወጣው ሪፖርት መሰረት ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ እስካሁን 8 ሰዎች ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን የሞታቸው ምክንያት ደግሞ በተፈጸመባቸው ጥቃት ነው። የተቃውሞ ሰልፎቹ በተካሄዱባቸው አካባቢዎች ላይ የሚኖሩ ዜጎች ደግሞ ዋነኛ ሰለባዎች ነበሩ ብሏል ሪፖርቱ። • መጠቀም ያቆምናቸው ስድስት የአካል ክፍሎች • ሱዳን ሁለት የውጪ ሃገር ጋዜጠኞችን አገደች የዚምባብዌ መከላከያ ኃይል አባላትና የሪፐብሊኩ ፖሊስ ሃይል አባላት አንድ ላይ በመሆን በፈጸሙት የማሰቃየት ተግባር እድሜያቸው እስከ 11 ዓመት የሚደርሱ ህጻናትም ጭምር በሌሊት ከቤታቸው ተወስደው መሬት ላይ እንዲተኙ በማድረግ ድበደባና ማሰቃየት ደርሶባቸዋል ሲል ኮሚሽኑ አገኘሁት ያለውን መረጃ ይፋ አድርጓል። ምንም እንኳን የሰብአዊ መብት ኮሚሸኑ የሟቾች ቁጥር 8 ነው ቢልም አንዳንድ ሰዎች ግን በሰላማዊ ሰልፉ ወቅት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 12 ይደርሳል በማለት ይከራከራሉ።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
ff24c4d13ec649169651dc4d20d1708c
c204086d645bb8102fab697b3cef42ff
ሶማልያ በድርቅ ምክኒያት አደጋ ላይ መሆኗን መንግሥታዊ ያልሆኑ 23 ድርጅቶች የሚገኙበት ቡድን አስታወቀ
ሶማልያ፣ በድርቅና በመግብ እጥረት ምክኒያት፣ እ.አ.አ. በ2010 ዓ.ም. እንደነበረው ላለ ረሀብ የመጋለጥ አደጋ ላይ መሆኗን፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ 23 ድርጅቶች የሚገኙበት ቡድን አስታወቀ። የሶማልያ (NGO Consortium) ማለትም መንግሥታዊ ያልሆነ የሶማልያ የጋራ መድረክ በመባል የሚታወቀው ይኸው ቡድን ዛሬ ማክሰኞ ይፋ ባደረገው መግለጫ፤ "የመግብ እጥረቱ፣ በአደገኛነቱ ከሚታወቀው ከኤል-ኒኖ የአየር ንብረት ጋር የተያያዘ ነው" ብሏል። ኤል-ኒኞ፣ በአፍሪቃ ቀንድ አገሮች ላይ ከፍተኛ የአይር መዛባትና ብሎም ድርቅ ማስከተሉ ይታወቃል። መንግሥታዊ ያልሆነው የሶማልያው ኮንሶርቲየም ይፋ ያደረገው መግለጫ፣ ጄኔቫ ላይ ከኤል-ኒኞ ጋር በተያያዘ ከሚካሄደው የሰብዓዊ እርዳታ ስብሰባ ጋር እንዲገጣጠም ተደርጎ የወጣ መሆኑም ታውቋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/el-nino-could-cause-famine-to-reoccur-in-somalia-/3307391.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
743625864d275590d4c4e8910d7b7ecf
97c4af627b1fdbf36b793126e5831521
በተሰማሩበት ሙያ ስኬትዎን የሚወስኑ 6 የሰብዕና መገለጫዎች
እንግዲያውስ እንኳን ደስ አለዎ! በሥነ-ልቦ ባለሙያዎች በተደረገ ጥናት መሰረት እነዚህ ስድስቱ መገለጫዎች በህይወትዎ እና በሚሰሩት ሥራ ስኬታማ እንዲሆኑ ያደርጋሉ። እውነታው ግን አንዳንድ ልዩነቶች አሉት። እነዚህ ባህሪያት ሲበዙ ደግሞ ውጤታማነትዎን ሊቀንሱ ይችላሉ። ስለዚህ የስኬት ሚስጥሩ በሁለቱ ፅንፎች መካከል ሚዛንን ጠብቆ መቆየት መቻል እና ጠንካራ እና ደካማ ጎንን ለይቶ ማወቅ ነው። ይህ አቀራረብ በሥራ ባህሪያችን ላይ ጫና የሚያሳድሩ የተወሳሰቡ የሥነ-ልቦና መገለጫዎችን ለመረዳት ይረዳል። ከዚህ በፊት የሥራ አካባቢ ባህሪያትን ለማወቅ የተደረገው ጥረት አከራካሪ ውጤቶች አስገኝቷል። በሥነ-ልቦናው ዘርፍ የተገኙ ስኬቶች በሥራ አካባቢ ውጤታማ ያደርጋሉ የሚለውን ግኝት ከግምት ውስጥ በማስገባት የለንደን ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎቹ ኢየን መክሪ እና ኤድሪየን ፈርሃም በተሰማሩበት ሙያ ስኬታማ የሚያደርጉ ስድስት የስብዕና መገለጫዎችን አስቀምጠዋል። መክሪ እንደሚለው እያንዳንዱ መገለጫዎች የራሳቸው የሆነ ውስንነት እና ጠንካራ ጎን አላቸው። ስለዚህ የእያንዳንዱ መገለጫ ጥቅም የሚወሰነው ግለሰቦች በሚሰሩት ሥራ ላይ ስለሆነ መለኪያው ከእያንዳንዱ ሁኔታ ጋር ይቀያየራል። ይህንን ከግምት ውስጥ በማስገባት እነዚህ ስድስት የስብዕና መገለጫዎች እንዴት ወደ ስኬት እንደሚወስዱ እንመልከት 1. ጠንቃቃነት ጠንቃቃ ሰዎች ሁሌም እቅዳቸውን በትክክል ይተገብራሉ። የእያንዳንዱ ውሳኔያቸው የወደፊት ውጤት ተጽዕኖን ያውቃሉ። ስሜታቸውንም መቆጣጠር ይችላሉ። ከአእምሮ ብቃት ምዘና ፈተና በኋላ ይህ የጠንቃቃነት ባህሪ በህይወትዎ ስኬታማ ለመሆን ወሳኝ ነው። በሥራ አካባቢ ለትንሽ ነገሮች ትኩረት መስጠት ስልታዊ በሆነ መልኩ እያንዳንዱን ሥራ ለማቀድ ይጠቅማል። 2. ከነገሮች ቶሎ መላመድ ሁሉም ሰው የሚያስጨንቀው ነገር ያጋጥመዋል፤ ዋናው ጥያቄ ግን እንዴት ያልፈዋል የሚለው ነው። ይህ ማለት ሥራዎት እና ሌላ ህይወትዎ ላይ ጫና እንዳሳያሳድር ለመላመድ መሞከር ማለት ነው። ይህ ባህሪ የሌላቸው ሰዎች የሥራ አካባቢ አፈጻጸማቸው ደካማ ነው። ነገር ግን ተገቢውን የሥነ-ልቦና እርምጃ ከወሰዱ ውጤታማ መሆን ችላሉ። ብዙ ጥናቶች እንደሚያሳዩት ውጤታማ ለመሆን ሲባል አስጨናቂ ጉዳዮች ላይ በደንብ ትኩረትን መስጠት ከተቻለ፤ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ያለ ሰው ያሰበውን ነገር ማሳካት ይችላል። 3. ግራ መጋባትን አምኖ መቀበል የጥያቄዎን መልስ የሚያውቁበት አይነት ሥራ ነው የሚወዱት ወይስ ግራ የሚያጋባ እና አስጨናቂ የሥራ ቦታ? የማያውቁትን ነገር የማይፈሩ እና ግራ መጋባትን አምነው የሚቀበሉ ሰዎች የተሻለ ውሳኔ ለመወሰን ይችላሉ። ብዙ ነገሮችንም ከግምት ውስጥ ያስገባሉ። ይህ ባህሪ ትንሽ አምባገነናዊ ወደ ሆነ አስተሳሰብ ይመራል ይላል መክሪ። እንደዚህ አይነት ሰዎች ትንሽ የምትባለው ነገር ትርጉም እስከምትሰጣቸው ድረስ ስለሚጨነቁ የራሳቸውን ውሳኔ የመጨረሻ አድርገው ሊወስዱ ይችላሉ። ግራ መጋባትን አምኖ መቀበል የሚችል ሰው ለማንኛውም አይነት ለውጥ ሁሌም ዝግጁ ነው። ግራ መጋባትን አምኖ አለመቀበል ግን ሁሌም መጥፎ ነው ማለት አይደለም። 4. ጉጉ መሆን ከሌሎች ባህሪያት ጋር ሲነጻጸር በሥነ-ልቦና አጥኚዎች ዘንድ ጉጉት ብዙ ትኩረት አልተሰጠውም። ነገር ግን በቅርብ የተደረጉ ጥናቶች እንደሚያሳዩት የማናውቀውን ነገር ለማወቅ ያለን ጉጉት ሁሌም አዲስ ነገር ለመፍጠር ይረዳናል። ይህ ማለት ለአዳዲስ ነገሮች ክፍት የሆነ ጭንቅላት አለን ማለት ሲሆን፤ በምንሰራው ሥራ ደስተኞች እንድንሆን ይረዳናል። አንዳንዴ ግን የበዛ ጉጉት ወዳልተፈለገ የጊዜ ብክነት ሊወስደን...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
564f95416748d74d00441df09fa8bb0f
1a4138a5f854bbd3173f68b1c8a9f8b5
የአፍሪካን የእግርኳስ ሙስና ቅሌት ያጋለጠው ጋናዊው ጋዜጠኛ አህመድ ሁሴን ተገደለ
ዘገባውን ተከትሎም አንድ ፖለቲከኛ ጋዜጠኛው ላደረሰው ጥፋት እንዲቀጣ ጥሪ ማድረጋቸውን ተከትሎ ዛሬ ወደቤቱ እየነዳ በሚሄድበት ወቅት ተተኩሶበት ሞቷል። በሃገሪቱ ሚዲያ ዘገባ መሰረት ማንነታቸው ያልታወቁ ግለሰቦች በሞተርሳይክል ተከትለው አህመድ ሁሴን ሱዋሌን ሶስት ጊዜ ተኩሰው መትተውታል። ታይገር አይ (የነብር አይን) የሚባል የምርመራ ድርጅት አባል የነበረው ጋዜጠኛ የአፍሪካ የሙስና ቅሌት ያለበትን ሁኔታ አጋልጧል። •የአፍሪካ እግር ኳስ ቅሌት •''ብሔርተኝነት'' እያጠላበት ያለው እግር ኳስ ይህ በስውር የተሰራው የምርመራ ዘገባ የእግር ኳስ ሃላፊዎች የገንዘብ ስጦታ ሲቀበሉ የሚያሳይ ሲሆን፤ ዘገባውም የቀድሞው የጋና እግር ኳስ ማህበር ፕሬዚዳንት የህይወት ጊዜ እገዳ እንዲጣልባቸው አድርጓል። ቢቢሲ አፍሪካ የተባለው ፕሮግራም የሙስና ቅሌቱን ጥናታዊ ዘገባ የሰራበት ሲሆን፤ ቢቢሲ የማሳየቱን ፍቃድ ያገኘው ታይገር አይ የተባለውን ድርጅት የሚመራው አወዛጋቢው ጋዜጠኛ አናስ አረማየው መፍቀዱን ተከትሎ ነው። ቢቢሲ የጥናት ፊልሙን ካሳየ በኋላ የጋና ፓርላማ አባል የሆኑት ኬኔዲ አግያቦንግ በአንድ የጋና ዜና ማሰራጫ ድረገፅ ላይ በተለጠፈ ቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት የጋዜጠኛውን ፎቶ በማሳየት " በሚገኝበት ቦታ ደብድቡት፤ የሆነውን ይሁን እኔ እከፍላለሁ" ብለዋል። ጋዜጠኛው መገደሉን ተከትሎ አናስ በድፍረት በማህበራዊ ሚዲያ መልዕክቱ አባላቸው መገደሉ መቼም ቢሆን ዝም እንደማያሰኛቸው ተናግሯል። ትናንትና ሌሊት አክራ ውስጥ በሚገኝ ማዲና በሚባል ሰፈር አህመድ ሁሴን ሱዋሌ በደረቱ አካባቢ ሁለት ጊዜ በጥይት፣ አንገቱ ላይ ደግሞ አንድ ጊዜ እንደተመታ ተዘግቧል። በፖሊስ ሆስፒታል ወደሚገኝ መመርመሪያ አስከሬኑ የተላከ ሲሆን በቅርቡም የቀብር ስነ ስርአቱ ይፈፀማል። የምርምራ ጋዜጠኛው አህመድ በተለያዩ ዘገባዎች ላይ ከቢቢሲ ጋር በመጣመር ፕሮግራም የሰራ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ በማላዊ በሚደረጉ አንዳንድ ስርአቶች ላይ የሰው አካል እንዴት እንደሚሸጥ የሚያሳየው ዘገባ ይገኝበታል። •ኬንያዊው እግር ኳስ ተጫዋች በመብረቅ ተመትቶ ሞተ በጋና ጋዜጠኞች ላይ የሚደርስ ጥቃት ያልተለመደ ሲሆን፤ በአለም አቀፉ የጋዜጠኞች ፌዴሬሽን መረጃ መሰረት ከአራት አመት በፊት አንድ ጋዜጠኛ ተገድሏል። ከሁለት አመት በፊት የወጣው መረጃ እንደሚያሳየው ደግሞ በአጠቃላይ በአፍሪካ ውስጥ ስምንት ጋዜጠኞች ተገድለዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
ba0019d9bc9e7172a4d340e3f827ce9e
c1926babdb64c3d7409d51356b0d0d67
ኢሕአዴግን ከሥልጣን ለማስወገድ እወዳደራለሁ - ሰማያዊ ፓርቲ
በምርጫ 2007 ኢሕአዴግ በሕዝብ ድምፅ ከሥልጣን እንዲወገድ ለማድረግ እወዳደራለሁ ይላል፡፡ይህንን ለማሳካት እንዳልችል ግን ምርጫ ቦርድ እንቅፋት ፈጥሮብኛል ሲልም ይከስሳል፡፡በብዙ ምርጫ ክልሎች የገዥው ፓርቲ ታላላቅ አባላትንና ባለሥልጣናትን የሚገዳደሩ ዕጩዎችን ማሰለፉንም ገልጿል፡፡ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/blue-party-complains-about-obstacles-set-by-neb-05-15-15/2771252.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
65e131da1dcaf8398c367cba641177d3
3f873c36fc09f74bb3c93453e5019486
የፕሮጀክቶች መዘግየት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ
አዲስ አበባ፡- የፕሮጀክቶች መዘግየት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሚያሥችል ረቂቅ አዋጅ መዘጋጅቱ ተገለጸ።ባለፉት አምስት አመታት በመንግስት ከተከናወኑ 60 ትላልቅ ፕሮጀክቶች 70 ከመቶ የሚሆኑት በወቅቱ ባለመጠናቀቃቸው መንግስት ለተጨማሪ ዘጠኝ ቢሊዮን ብር ወጪ መዳረጉ ተጠቅሷል። የፕላንና ልማት ኮሚሽን በፌዴራል መንግስት የኢንቨስትመንት አስተዳደር ላይ ማኬኒዜ የሚባል አማካሪ ድርጅት ያሰራው ጥናት እንደሚያመለክተው፤ ከ30 እስከ 50 በመቶ የሚጠጉ ፕሮጀክቶች ከ20 እስከ 30 በመቶ ተጨማሪ በጀት ጠይቀዋል። ከ60 እስከ 160 በመቶ የሚሆን ተጨማሪ በጀት የወጣባቸው እንዲሁም እስከ 400 በመቶ ድረስ ጭማሪ የታየባቸው ፕሮጀክቶች አሉ። ይህንን ብክነት ለማስቀረት የተጠናከረ የፌዴራል መንግስት የፕሮጀክቶች አስተዳደርና አመራር ስርዓት የህግ ሰነድ ተዘጋጅቶ ረቂቁ ለምክር ቤት ቀርቧል። የፌዴራል መንግሥት የፕሮጀክት አስተዳደርና አመራር ሥርዓት ተዘርግቶ ቢተገበር ኖሮ ባለፉት አምስት አመታት በእዚህ ምክንያት የባከነውን አንድ ቢሊዮን ዶላር (የፌዴራል መንግስት የካፒታል ወጪ ውስጥ 15 በመቶ) የሚጠጋ ወጪ ማዳን ያስችል እንደነበር በተካሄዱ ጥናቶች መረጋገጡን የፌደራል መንግስት የልማት ፕሮጀክቶች አስተዳደርና አመራር ስርዓት የህግ ማዕቀፍ መነሻ ሀሳብ ይጠቁማል። በመነሻ ሃሳቡ እንደተመለከተው፤ የመንግስት የልማት ፕሮጀክቶች አፈፃፀምን አስመልክቶ የተሰሩ ጥናቶች በስኳር፣ በባቡር፣ በማዳበሪያና በኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች የጊዜና የወጪ መናር በከፍተኛ ሁኔታ ታይቶባቸዋል። በተለይ ደግሞ የስኳርና የማዳበሪያ ፕሮጀክቶች የጥራት ችግሮች አሉባቸው። ችግሮቹን ለመቅረፍ ሲባልም ‹‹የፌዴራል መንግስት ፕሮጀክቶች አስተዳደር እና አመራር ስርዓት አዋጅ›› ተዘጋጅቶ ለምክር ቤት ቀርቧል። ከፕሮጀክቶች ዝግጅት እስከ ትግበራ ምዕራፎች ውስጥ የሚመለከታቸውን አስፈፃሚ አካላት ስልጣን በግልፅ በማመላከት ኃላፊነትን፣ ተጠያቂነትንና ግልጸኝነትን ለማስፈን እንደሚያስችልም የተዘጋጀው ሰነድ ያመለክታል። ረቂቅ አዋጁ ግልጸኝነትንና ተጠያቂነትን በማስፈን የሀገሪቱን ፕሮጀክቶች ውጤታማነት እንዲያጎለብት፣ ብክነትን እንዲያስወግድ ታስቦ መዘጋጀቱን ይጠቁማል። ፕሮጀክቶች በታቀደላቸው አግባብ፣ ወጪ እና ጥራት እንዲተገበሩ ለማስቻል መሆኑም በሰነዱ ተመልክቷል። በፕላንና ልማት ኮሚሽን የልማት ፕሮጀክቶች ዳይሬክተሩ አቶ በረከት ፍስሃጽዮን፤ አዲሱ የመንግስት የልማት ፕሮጀክቶች አስተዳደር እና አመራር ረቂቅ አዋጅ አጠቃላይ ፕሮጀክቶች ከዝግጅት ጀምሮ እስከ ትግበራ ድረስ እንዲሁም ወደ አገልግሎት እስከሚገቡበት ጊዜ ድረስ የሚያልፉበትን ዑደት ባግባቡ መለየቱን ይናገራሉ። በዑደቶቹ ውስጥ መከተል ያለባቸውን አሰራር እና መርህ ማስቀመጡንም ይገልጻሉ። የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ስልጣንና ኃላፊነት ማስቀመጡንም ያብራራሉ። በፕላንና ልማት ኮሚሽን ባለፉት ዓመታት በመንግስት ፕሮጀክቶች ላይ የታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ ሲባል አዋጁን ማዘጋጀት እንዳስፈለገ በመጠቆም፤ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ የመንግስት ፕሮጀክቶች በታቀደላቸው አግባብ ወጪ እና ጥራት እየተከናወኑ እንዳልነበረም ይጠቁማሉ። ችግሩን ለመፍታትና መንስኤዎቹን ለመፍታት ተከታታይ ጥናቶች መከናወናቸውን የጠቆሙት አቶ በረከት፤ ወጥ የሆነ፣ ግልጽነት እና ተጠያቂነትን የሚያረጋግጥ የመንግስት ፕሮጀክቶች አስተዳደር እና አመራር ስርዓት አለመዘርጋት ዋነኛው መሆኑን በጥናቶቹ ከተለዩት መካከል መሆናቸውን ይጠቅሳሉ። ይህንን ለመፍታት የመንግስት ፕሮጀክቶች የሚያልፉበትን ዑደት፣ መሰረታዊ መርሆዎች እና በዑደቶች ውስጥ የተለያዩ አስፈጻሚ አካላት ያላቸውን ስልጣን እና ኃላፊነት የሚያብራራ የህግ ማዕቀፍ በማስፈለጉም አዋጁ ሊዘጋጅ እንደቻለ ያብራራሉ። እንደ እርሳቸው ማብራሪያ፤ በአገር ውስጥ የሚተገበሩ አብዛኞቹ ፕሮጀክቶች አሰራር ተዘርግቶላቸው ነበር። ግን የፕሮጀክቱ መነሻና መድረሻ፣ እንዴት እንደሚተገበር በግልጽ የተቀመጠ አሰራር አልነበራቸውም። በብሔራዊ ፕላን ኮሚሽን የተካሄደ ጥናት እንዳመለከተው፤ ባለፉት 14 አመታት በፌዴራል መንግስት የተገነቡና እየተገነቡ ካሉ የመስኖ ዘርፍ ፕሮጀክቶች 15 ነጥብ አራት ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ተጨማሪ ወጪ አስከትለዋል። በመንገድ ልማት ፕሮግራም ፕሮጀክቶች ውስጥም ከተገመተው በላይ መንግስት 32 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር አውጥቷል። አዲስ ዘመን ጥር 13/2012ዘላለም ግዛው
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=25978
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
9f28db8ac68b50d13f0295bec37f948c
1b3ed97920518af28d0808de036e2d7a
የዳያስፖራ ቢዝነስ ፎረም አምባሳደር ግርማ ብሩን ሊሸልም መሆኑ ተሰማ
በአሜሪካ የሚገኙ የዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት የመሠረቱትና ላለፉት አሥር ዓመታት ሲንቀሳቀስ የቆየው የዳያስፖራ ቢዝነስ ፎረም፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ በሚካሄደው ዓመታዊ የሽልማት ሥነ ሥርዓት በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ግርማ ብሩን እንደሚሸልም ተሰማ፡፡ሐሙስ ነሐሴ 7 ቀን 2007 ዓ.ም. ምሽት በሸራተን አዲስ የሚከናወነው ሥነ ሥርዓት፣ ከዳያስፖራው ሳምንት ጋር አብሮ እንዲካሄድ ታስቦ በአዲስ አበባ ሲከናወን ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡ በዚህ ሥነ ሥርዓት ላይ ‹‹የዓመቱ የቢዝነስ ሻምፒዮና›› ተብለው የሚሸለሙት አምባሳደር ግርማ ብሩ መሆናቸውን ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ምንጮች ለማወቅ ተችሏል፡፡የአሜሪካ የዳያስፖራ ቢዝነስ ፎረም ዋና አስፈጻሚ አቶ ዮሐንስ አሰፋ ስለሽልማቱ ሥነ ሥርዓት ለሪፖርተር በሰጡት ማብራሪያ፣ በኢትዮጵያ ልዩ ውጤት ስላስገኙ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ኢንቨስተሮች ከመግለጽ ውጪ ስለ አቶ ግርማ ዕጩነት ከመግለጽ ተቆጥበዋል፡፡ የሚሸለሙት ዲፕሎማት ሽልማቱን ስለመቀበላቸው ማረጋገጫ ባለመስጠታቸው ማን እንደሆኑ ከመግለጽ መቆጠብን እንደሚመርጡ ገልጸዋል፡፡ ሆኖም የሪፖርተር ምንጮች ተሸላሚው አቶ ግርማ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡ እንደ ምንጮች ማብራሪያ ከሆነ አቶ ግርማ የተመረጡት፣ ለዳያስፖራው ማኅበረሰብ በሚሰጡት ድጋፍና ችግሮች ሲከሰቱም ለመፍታት በሚያደርጉት ጥረት ነው፡፡ከዚህ ባሻገር ዘንድሮ የልዩ አስተዋጽኦ ተሸላሚ እንደሚሆኑ ይፋ የተደረጉት በኢትዮጵያ የሕምክና አገልግሎት ዘርፍ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙ ሁለት ባለሀብቶች ናቸው፡፡ ከቢዝነስ ፎረሙ በተገኘው መረጃ መሠረት በአሜሪካ ሲማሩና ሲሠሩ ቆይተው ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ኢንቨስት በማድረግ ትልልቅ የሕክምና ተቋማትን የሚያንቀሳቅሱት አቶ ታምራት በቀለና ዶ/ር አከዛ ጣዕመ ናቸው፡፡ አቶ ታምራት የኢንተርናሽናል ክሊኒካል ላብራቶሪስ እህት ኩባንያ ለሆነው ሜድፋርም ሆልዲንግስ አፍሪካ መሥራችና ዋና ሥራ አስፋጻሚ ናቸው፡፡ እ.ኤ.አ. በ2004 ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ የላቦራቶሪውን ተቋም በአዲስ አበባ መሥርተዋል፡፡ በአፍሪካ ዓለም አቀፍ መስፈርቶች የጤና ክብካቤ ዕውቅና በማግኘት የሚሠራ ተቋም ለመሆን የበቃ ላቦራቶሪ መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ በኢትዮጵያ ብቸኛው ፈቃድ ያገኘ ተቋም በመሆን የሚንቀሳቀሰው ይህ ላቦራቶሪ፣ ባለፉት አሥራ አንድ ዓመታት ውስጥ 900 ሺሕ ደንበኞችን ማፍራት መቻሉም የኩባንያው ዝክረ ታሪክ ይዘረዝራል፡፡ ባለትዳርና የአምስት ልጆች አባት የሆኑት አቶ ታምራት ኑሯቸው በአዲስ አበባ ካደረጉ ሰንብተዋል፡፡ዶ/ር አከዛ የቅዱስ ያሬድ ጠቅላላ ሆስፒታልንና በቅርቡም አሜሪካን ሜዲካል ሴንተርን ከሸሪኮቻቸው ጋር በመመሥረት በሜዲካል ዳይሬክተርነት እየሠሩ ይገኛሉ፡፡ ከዚህ ባሻገርም በግል ሆስፒታሎች ማኅበር ፕሬዚዳንትነት ማገልገላቸውም ይታወቃል፡፡ የሦስት ልጆች አባት የሆኑት ዶክተር አከዛና አጋሮቻቸው የመሠረቷቸው የሕክምና ተቋማት፣ በአዲስ አበባና በአጎራባች አካባቢዎች ለሚኖሩ አንድ መቶ ሺሕ ታካሚዎች አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ በአሁኑ ወቅትም ግማሽ ቢሊዮን ብር በሚጠጋ ካፒታል የሜዲካል ቱሪዝም ይፈጥራል ያሉትን ዘመናዊ ሆስፒታል ለመገንባት እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙ ታውቋል፡፡ ባለፈው ዓመት አቶ አዲስ ዓለማየሁና አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ በአሜሪካ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ተሸላሚ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡ዘንድሮ ለአሥረኛ ጊዜ በሚካሄደው የሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ ላለፉት ዓመታት በነበራቸው አስተዋጽኦና ድጋፍ የኧርነስት ኤንድ ያንግ ማኔጂንግ ፓርትነትር አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ፣ የ251 ኮሙዩኒኬሽንስ ዋና ዳይሬክተርና ባለቤት አቶ አዲስ ዓለማየሁን ጨምሮ አምስት ግለሰቦችም ተሸላሚ እንደሚሆኑ ይጠበቃል፡፡አቶ ዮሐንስ ለሪፖርተር በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፣ ምንም እንኳ የዳያስፖራ ኢትዮጵያውያን ቢዝነስ ፎረም ከመንግሥትም ሆነ ከተቃዋሚ ጎራ የማይወግንና ከፖለቲካ ነፃ ተቋም ቢሆንም፣ በውጭና በአገር ውስጥ ፍረጃዎች እየደረሱበት ይገኛል፡፡ በውጭ ያሉት የዳያስፖራ አባላት ከመንግሥት ጎን የሚንቀሳቀስ ተቋም አድርገው እንደሚገምቱት፣ በአንፃሩ እዚህ ደግሞ ከተቃዋሚ ወገን የሚፈርጁት እንዳሉ ገልጸዋል፡፡ ይህ ግን የተሳሳተ አመለካከት መሆኑንና ተቋሙ አገራቸውን በሚወዱና ለአገራቸው መሥራት በሚፈልጉ አባላት የሚንቀሳቀስ፣ ዋና ዓላማውም ቢዝነስና ኢንቨስትመንት ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲስፋፉ መሥራት እንደሆነ አቶ ዮሐንስ አስረድተዋል፡፡የዳያስፖራው ማኅበረሰብ በውጭ ኃዋላ ገቢ ከሦስት ቢሊዮን ዶላር በላይ አስተዋጽኦ እንደሚያበርክት፣ እንዲሁም በአገር ቤት ኢንቨስት ያደረጉ ባለሀብቶች ያስመዘገቡት ካፒታልም በተመሳሳይ ከሦስት ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደሚገመት የዓለም ባንክን ዋቢ አድርገዋል፡፡ እንዲህ ያሉ ግዙፍ አስተዋጽኦዎችን በማድረግ ላይ የሚገኘው የዳያስፖራው ማኅበረሰብ በመንግሥት በኩል ሊሻሻሉለት የሚገቡ በርካታ ማነቆዎች እንዳሉም ሳይገልጹ አላለፉም፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/8326
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ffb77e46c855df849c1be7deede9da02
d40033117baeceec6ae2dd34099d0073
ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ መከላከያ ሰራዊት አባላት ከፍተኛ ወታደራዊ ማዕረጎች ሰጡ
የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ለዋልታ ሚድያና ከሙኒኬሽን ኮርፖሬት በላከው መግለጫ  1. ሌ/ጄኔራል ሰዓረ መኮንን ይመር 2. ሌ/ጄኔራል አብረሃ ወ/ማርያም ገንዘቡ  3. ሌ/ጄኔራል አደም መሐመድ ሟህመድ 4. ሌ/ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ገለልቻ 1. ሜጀር ጄነራል መሐሪ ዘውዴ ገ/ማሪያም 2. ሜጀር ጄነራል ሞላ ሐይለማርያም አለማየሁ  3. ሜጀር ጄነራል ሓሰን ኢብራሂም ሙሳ 1. ብ/ጄነራል አታክልቲ በርሀ ገብረማርያም 2. ብ/ጄነራል ያይኔ ስዩም ገብረማርያም  3. ብ/ጄነራል አስራት ደኖይሮ አህመድ 4. ብ/ጄነራል ዘውዱ በላይ ማለፊያ 5. ብ/ጄነራል ሙሉ ግርማይ ገ/ህይወት 6. ብ/ጄነራል ፍሰሃ ኪ/ማርያም ወ/ሂወት 7. ብ/ጄነራል ኩምሳ ሻንቆ ደስታ 8. ብ/ጄነራል ዋኘው ኣማረ ደሳለኝ 9. ብ/ጄነራል ሹማ አብደታ ህካ 10. ብ/ጄነራል በላይ ስዩም አከለ 11. ብ/ጄነራል መሓመድ ተሰማ ገረመው  12. ብ/ጄነራል አብዱራህማን እስማኤል አሎ 13. ብ/ጄነራል መሰለ መሰረት ተገኝ 14. ብ/ጄነራል ክፍያለው አምዴ ተሰማ 1. ኮሎኔል ፍሰሃ ስንታየሁ ዕምሩ 2. ኮሎኔል አስረሴ አያሌው ተገኘ 3. ኮሎኔል ደዲ አስፋው አያኔ 4. ኮሎኔል ዓለማየሁ ወልዴ ጅሎ 5. ኮሎኔል በርሄ ኪዳነ ስራፍኤል 6. ኮሎኔል ዳዊት ወልደሰንበት አውግቸው 7. ኮሎኔል አስፋው ማመጫ ይርዳው 8. ኮሎኔል ጥላሁን አሸናፊ ማሞ 9. ኮሎኔል ግደይ ሀይሉ ገብረእግዚአብሄር 10. ኮሎኔል ሽመልስ አጥናፉ ድንቁ 11. ኮሎኔል ተስፋዬ ተመስገን አባይ 12. ኮሎኔል ደሳለኝ ዳቼ ኡልቴ 13. ኮሎኔል አባዲ ሰላምሳ አበበ 14. ኮሎኔል መኮንን በንቲ ቴሶ 15. ኮሎኔል ከበደ ረጋሳ ገርቢ 16. ኮሎኔል ታገሰ ላምባሞ ድምቦሬ 17. ኮሎኔል ነጋሲ ትኩእ ለውጠ 18. ኮሎኔል ዳኛቸው ይትባረክ ገ/ማርያም 19. ኮሎኔል ፍቃዱ ፀጋዬ እምሩ 20. ኮሎኔል ይርዳው ገ/መድህን/ ገ/ፀድቅ 21. ኮሎኔል ይልማ መኳንንት ተንሳይ 22. ኮሎኔል ብርሃኑ በቀለ በዳዳ 23. ኮሎኔል ጉዕሽ በርሀ ወለደስላሴ 24. ኮሎኔል አባተ ዓሊ ፍላቴ 25. ኮሎኔል አለሙ አየነ ዘሩ 26. ኮሎኔል ብርሃ በየነ ወልደንጉስ 27. ኮሎኔል ሀይሉ እንዳሻው አቶምሳ 28. ኮሎኔል ገ/ህይወት ሳሲኖስ ገብሩ 29. ኮሎኔል ከበደ ፍቃዱ ገ/መድህን 30. ኮሎኔል መኮንን አስፋው ቀልቦ 31. ኮሎኔል አለምሰገድ ወ/ወሰን በርሄ 32. ኮሎኔል ሰለሞን ቦጋለ መኮንን 33. ኮሎኔል ወ/ጂወርጊስ ተክላይ አስፋው 34. ኮሎኔል ተሾመ ገመቹ አደሬ 35. ኮሎኔል ሰይድ ትኩዬ አበጋዝ 36. ኮሎኔል መንግስቱ ተክሉ ተሰማ 37. ኮሎኔል ኑሩ ሙዘይን ኣራሮ 38. ኮሎኔል ዋኘው አለሜ አያሌው  39. ኮሎኔል ሓድጉ ገብረጊወርጊስ ገብረስላሴ 40. ኮሎኔል መኮንን ዘውዴ ዳመነ
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/29617/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
63d5288e0d440ed41a8cdff390cc613e
5fe616176a2bd54c3c15e41b2a80c093
ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ህብረት ማህበር አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተክለዋል
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ህብረት ማህበር አባላት ጋር በመሆን ችግኝ ተክለዋል።የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጀነር ታከለ ኡማ ከተለያዩ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር በመሆን በየካ ክፍለ ከተማ ሚሊኒየም ፓርክ ከ1ሺህ በላይ ችግኞችን ተክለዋል::ኢንጀነር ታከለ በመርሃግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ የሆነውን ኮቪድ 19 ከመከላከል ጎን ለጎን ነዋሪዎች ባሉበት እና በሚኖሩበት አካባቢ ችግኝ ከመትከል ባለፈ ከአሁን ቀደም የተተከሉ ችግኞችን እንዲንከባከቡ ጥሪ አቅርበዋል፡፡በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ከሚተከሉት አገር በቀል ችግኞች በተጨማሪ ለከተማ ግብርና የሚሆኑ የፍራፍሬ ተክሎች የተዘጋጁ ሲሆን ነዋሪዎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ መሰረት የሚጥል መሆናቸው ተገልጿል፡፡በአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃግብር በአገር አቀፍ ደረጃ ከሚተከለው 5 ቢሊየን ችግኞች ከ1 ቢሊየን በላይ ችግኝ በከተሞች የሚተከል ሲሆን በአዲስ አበባ 7 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል እቅድ ተይዞ እየተሰራ እንደሚገኝ ከአዲስ አበባ ፕሬስ ሴክሬቴሪያት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8a%a2%e1%8a%95%e1%8c%82%e1%8a%90%e1%88%ad-%e1%89%b3%e1%8a%a8%e1%88%88-%e1%8a%a1%e1%88%9b-%e1%8a%a8%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%88%99%e1%8b%9a%e1%89%80%e1%8a%9e%e1%89%bd/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f0e5f12272a9342da5dc38f257adba42
6b9a44459971632db1b513a34b26b042
የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ ረቂቅ ደንብ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀረበ
የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማስተካከያ ለማካሄድ የሚያስችለው የኢነርጂ ሥራዎች ረቂቅ ደንብ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡የግል ባለሀብቶች በኢነርጂ ኢንቨስትመንት ለመሳተፍ ቢፈልጉ የተከለከለ ባይሆንም፣ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ግን ዝቅተኛ በመሆኑ በዘርፉ ለመሰማራት የሚያደርጉት እንቅስቃሴ ዘገምተኛ ሆኖ መቆየቱ ይነገራል፡፡  በአምስት ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን የግል ባለሀብቶች በኤሌክትሪክ ማመንጨት ዘርፍ እንዲሰማሩ፣ መንግሥት የተለያዩ ማበረታቻዎችን እንደሚሰጥ ተጠቅሷል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ፣ ተቀማጭነታቸው አዲስ አበባ ከሆነ ለጋሾች ጋር በትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡በኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ መሰማራት የሚፈልጉ ኢንቨስተሮች ያሏቸው አገሮች ተወካዮች፣ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ ሊደረግ እንደሚገባና ማሻሻያው ከተደረገ በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጐት እንዳላቸው አስታውቀዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም በሰጡት ምላሽ በውኃ፣ በጂኦተርማል፣ በፀሐይ፣ በንፋስና በመሳሰሉት ኃይል ማመንጫዎች ግንባታ ማካሄድ ለሚፈልጉ ኢንቨስተሮች የመንግሥት በር ክፍት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በዘርፉ የሚሰማሩትንም ባለሀብቶች መንግሥት እንደሚያበረታታ ተናግረዋል፡፡በዋናነት የኢንቨስተሮች ትኩረት ግን የታሪፍ ማሻሻያው ላይ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታሁን ሞገስ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የኢነርጂ ሥራዎች ረቂቅ ደንብ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡ይህ ደንብ ስለኤሌክትሪክ ማመንጨት፣ ማስተላለፍ፣ ማከፋፈል፣ መሸጥ፣ ማስመጣት ወይም መላክ በጥልቀት ይተነትናል፡፡ በእርግጥ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ቁጥሮች ከዚህ ደንብ በኋላ በሚወጣው መመርያ የሚገለጹ ቢሆንም፣ አቶ ጌታሁን እንዳሉት ግን በመመርያው የሚወጣው ታሪፍ የኢንቨስትመንት ወጪን መሸፈን በሚያስችል ደረጃ የተቃኘ ነው፡፡ኢነርጂ ለማመንጨት የሚሰጥ ቀነ ገደብ በረቂቅ ደንቡ በዝርዝር ተቀምጧል፡፡ ከውኃና ጂኦተርማል የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት የተሰጠው የባለቤትነት ጊዜ 25 ዓመት ነው፡፡ የኤሌክትሪክ ኃይል ወደ ውጭ ለመላክም ሆነ ለማስመጣት የተሰጠው ፈቃድ ጊዜ ለአሥር ዓመት ነው፡፡በእነዚህ ሕግጋት ወደ ኢንቨስትመንት የሚገቡ ባለሀብቶች የሚያመነጩትን የኤሌክትሪክ ኃይል በመመርያ በሚገለጸው ታሪፍ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ይሸጣሉ፡፡ አቶ ጌታሁን እንዳሉት የሚኒስትሮች ምክር ቤት በቅርቡ ደንቡን ያፀድቀዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡  
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/9196
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
54cfcef1a35364db74104ee29883a758
e8e8a7868371bdb0afaf9cffa787a314
አሰፋ አባተ
አሰፋ አባተ ደግሞውም «የማሲንቆው አባት»ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ታዋቂ ኢትዮጵያዊ ድምፃዊ ነበር። የሕይወት ታሪክ አሰፋ አባተ በ፲፱፻፳፱ ዓ.ም. በወሎ ክፍለ ሀገር የጁ ሳንቃ ቀበሌ ተወለደ። አሰፋ ፱ ዓመት እንደሞላው በድምፁ ግሩምነት ተደንቆ በደሴ ቤተ መንግሥት ሥራ ጀመረ። ከዚያም በ፲፱፻፵፩ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በሀገር ፍቅር ማህበር ተቀጠረ። የሥራዎች ዝርዝር አሰፋ አባተ በሙዚቃው ዓለም ለአጭር ጊዜ እስከቆየበት ጊዜ ድረስ ፶ የሚሆኑ ዜማዎችን ተጫውቷል። ከነዚህ መካከል «ዓሳ አበላሻለሁ ዓባይ ዳር ነው ቤቴ» እና «የማትበላ ወፍ በጭራ ተይዛ» ይጠቀሳሉ። ማጣቀሻ ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 18 የኢትዮጵያ ዘፋኞች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
b6ef0ba7e1ed34cf7b94c355e6c88aa6
bd63a1a03d0f4f0b185cee3e3d74c741
የቻይና ነገሥታት ዝርዝር
ማስታወሻ፦ በቻይና ታሪክ ከ849 ዓመት ከክርስቶስ ልደት በፊት አስቀድሞ የሆኑት አመት ቁጥሮች ሁሉ አጠያያቂ ናቸው። ከ849 ዓክልበ. በኋላ ግን አመቶቹ በብዛት ሊወሰኑ ይቻላል። ከሥነ ቅርስ መጀመርያው የተረጋገጠው ንጉሥ ዉ ዲንግ ነው። ከ1200 ዓክልበ. የሆኑት ንግርተኛ አጥንቶች ጽሑፎች በኤሊ ቅርፊት ወይም በበሬ ትከሻ ላይ የጨረቃ ግርዶሽ ጊዜዎች ስለ ዘገቡ፣ የቻይና አጥኒዎች የዉ ዲንግን ዘመን ልክ ከ1258-1199 ዓክልበ. ወስነውታል። አፈ ታሪካዊ ዘመን ኒዋ - የፉሢ ሚስት፣ ከማየ አይኅ አመለጠች ዮውቻው - ቤትን ማገንባት ያገኘ ስዊረን - የእሳት ጥቅም ያገኘ ፉሢ - ከሚስቱ ከኒዋ ጋራ ከማየ አይኅ አመለጠ። ከዚያ 115 ወይም 116 ዓመት እንደ ነገሠ ይባላል። «የነበልባል ነገሥታት» ፦ ሸንኖንግ (38 አመት)፣ ሊንኲ፣ ቸንግ፣ ሚንግ፣ ዥዕ፣ ከ፣ አይ፣ ዩዋንግ - 500 ዓመታት ያህል በጠቅላላ ይባላል የኋሥያ ነገሥታት (አፈታሪካዊ፣ 2389-2010 ዓክልበ. ግድም) ኋንግ ዲ (ጎንግሱን ሽወንዩወን) - የዮሾንግ መሪ፣ ያንዲ ዩዋንግን በባንጯን ውግያ አሸንፎ ዮሾንግንና ሸንኖንግን በኋሥያ አዋሀደ። 99 ዓመት ነግሠ። ሻውሃው - 84 አመት ነገሠ? (በቀርከሃ ዜና መዋዕል ዘንድ ምናልባት 7 ዓመት ብቻ ነገሠ) ዧንሡ - 78 አመት ነገሠ። የኅብረተሠብ ማሻሻሎች ሠራ ዲ ኩ - 60 ወይም 70 አመት ነገሠ (63 በቀርከሃ ዜና መዋዕል)፤ ትምህርት ቤቶች ሠራ ዲ ዥዕ - 9 ዓመት ያው - 99 አመት ነገሠ (በ73ኛው አመት ዙፋኑን ለተከታዩ ሹን መልቀቁን በቀርከሃ ዜና መዋዕል ይዘገባል) ሹን - 50 ዓመት፤ ሕግ አወጣ የሥያ ሥርወ መንግሥት (2010-1611 ዓክልበ. ግድም) የሻንግ ሥርወ መንግሥት (1611-1054 ዓክልበ ግድም) የዦው ሥርወ መንግሥት (1054-229 ዓክልበ. የጪን ሥርወ መንግሥት (229-214 ዓክልበ.) የሃን ሥርወ መንግሥት (214 ዓክልበ. - 212 ዓ.ም.) የእስያ ታሪክ የነገሥታት ዝርዝሮች
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
cfa0b518c0c3184251f0bb56e9384311
1d1d426648ce23e003d6eff24773bd45
ከፍተኛ ሊግ | ለገጣፎ ለገዳዲ የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም አራት ተጫዋቾች አስፈረመ
በ2011 የውድድር ዓመት በዳዊት ሀብታሙ እየተመራ በከፍተኛ ሊግ ውድድር እስከ መጨረሻው ድረስ ወደ ፕሪምየር ሊግ ለማደግ ፉክክር ማድረግ የቻለው ለገጣፎ ለገዳዲ አራት ተጫዎቾችን ማስፈረም ሲችል የአሰልጣኙንም ቆይታ አራዝሟል። ቡድኑን ከተቀላቀሉት ተጫዋቾች መካከል ከዚህ ቀደም ለክለቡ የተጫወቱት ልደቱ ለማ እና ፋሲል አስማማው ይጠቀሳሉ። ቡድኑን ለቆ ወደ ስሑል ሽረ ካመራ በኋላ ቡድኑ ወደ ፕሪምየር ሊግ ሲያድግ ትልቅ አስታዎፅኦ የነበረው ልደቱ ከዛም ወደ ባህር ዳር ከተማ አቅንቶ ግማሽ የውድድር ጊዜ ያሳለፈ ሲሆን አሁን ደግሞ ወደ ቀድሞ ክለቡ የሚመልሰውን ዝውውር ማድረግ ችሏል።እንደ ልደቱ ሁሉ ወደ ቀድሞ ቡድኑ የተመለሰው ፋሲል አስማማው በ2010 የልደቱ ቦታን በመሸፈን የቡድኑ ከፍተኛ ግብ አግቢ የነበረ ሲሆን በ2011 ውድድር ዓመት በፋሲል ከነማ ቆይታ አድርጎ ወደ ለገጣፎ ተመልሷል።ሌሎች ክለቡን የተቀላቀሉት በአማካይ ስፍራ ላይ የሚጫወተው ተመስገን አዳሙ ከአክሱም ከተማ እንዲሁም የተከለካይ ስፍራ ተጫዋቹ አብዲሳ ጀማል ከአርሲ ነገሌ ናቸው።በተያያዘ ቡድኑ የወጣቱ አሰልጣኝ ዳዊት ሀብታሙ እና የምክትሉ ጥላሁን ተሾመን ውል ሲያድስ የቀድሞው የአየር ሀይል እና የቢሾፍቱ ከተማ ግብ ጠባቂ የነበረውን ፍቃዱ ገብሩን የግብ ጠባቂ አሰልጣኝ አድርጎ ቀጥሯል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/51380
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
85a6b452a6b72d953d911d8c4bb2cf99
334637853e63a79cfdb08500363c5608
የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ሐውልት ግዘፍ የነሳበት የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ
ሰሞኑን የአፍሪካ ኅብረት 32ኛ የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ሲካሄድ ለመወያያ አጀንዳ ሆኖ ከቀረበው ከስደተኞች፣ ከስደት ተመላሾችና ከአገር ውስጥ ተፈናቃዮች በላይ ከፍተኛ ትኩረት የሳበው፣ ከዛሬ 44 ዓመት በፊት በወታደራዊ የደርግ መንግሥት ከሥልጣናቸው የተወገዱት የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ሐውልት ነበር፡፡ የመታሰቢያ ሐውልቱ እሑድ የካቲት 3 ቀን 2011 ዓ.ም. በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) እና በሌሎች መሪዎች ሲገለጥ፣ በደቂቃዎች ውስጥ ነበር በማኅበራዊ ሚዲያ በስፋት የመነጋገሪያ አጀንዳ የሆነው፡፡ ሐውልቱን የመመረቅ ሥነ ሥርዓት ከግማሽ ሰዓት ያልበለጠ ቢሆንም የንጉሡን ምሥል፣ ክብርና ዝና አይመጥንም የሚለው ወቀሳና ማስተባበያ ግን ቀጥሏል፡፡የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ፣ የዓለም አቀፍ እግር ኳስ የበላይ የሆነው ፊፋ ፕሬዚዳንት ጂያን ኢንፋንቲኖ፣ እንዲሁም ታዋቂው ቢሊየነርና የማይክሮሶፍት ኩባንያ ባለቤት ቢል ጌትስ መሰንበቻቸውን በአዲስ አበባ አድርገው ነበር፡፡  እነዚህ ታዋቂ ግለሰቦች ወደ አዲስ አበባ የመጡት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ሳይሆን፣ በሳምንቱ መጨረሻ በአዲስ አበባ በተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት 32ኛ የመሪዎች መደበኛ ጉባዔ ላይ ተገኝተው ለአፍሪካ ያላቸውን አጋርነትና ወዳጅነት ለማሳየት ያለመ ጭምር እንጂ፡፡በአዲስ አበባ የተካሄደው 32ኛ የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ዋነኛ ማጠንጠኛ አጀንዳውን ስደት ላይ በማተኮር በስደተኞች፣ ከስደት ተመላሾች፣ እንዲሁም በአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ላይ የተለያዩ ውይይቶችን አካሂዷል፡፡የአፍሪካ ኅብረት በየዓመቱ የሚያደርጋቸውን ስብሰባዎች በተለያዩ ዓበይት አጀንዳዎች በመሰየም በዕቅድ ዓመቱ የተመረጡትን ጉዳዮች በዝርዝር ለማስፈጸም እንደሚሠራ ይገልጻል፡፡ ምንም እንኳን ኅብረቱ በየዓመቱ ለሚያካሂደው የመሪዎች ጉባዔ አጀንዳነት የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችን ቢያነሳም፣ የተመረጡትን አጀንዳዎች በአኅጉሪቱ ተፈጻሚ ማድረግ ላይ ግን በርካታ የተወሳሰቡ ችግሮች እንዳሉበት የሚገልጹ በርካታ የፖለቲካ ተንታኞች አሉ፡፡ከዚህም አንፃር የዘንድሮው ስደተኞችን፣ ከስደት ተመላሾችን፣ እንዲሁም የአገር ውስጥ ተፈናቃዮችን አጀንዳ ያደረገው የመሪዎች ጉባዔ በሁለት ቀናት ውሎው በጉዳዩ ላይ ከመወያየት በዘለለ፣ ተጨባጭና ቀጣይነት ያላቸውን ዕርምጃዎች ከመውሰድ አንፃር እንደ ከዚህ ቀደሙ ክፍተት ሊኖር እንደሚችል የሚገልጹ አሉ፡፡በተቃራኒው ደግሞ የተፈጻሚነት ወሰኑ የቱንም ያህል ቢሆን አኅጉሪቱን እያጋጠማት ካለው ከፍተኛ ፍልሰት ችግር አንፃር መሪዎቹ በጉዳዩ ላይ ለመምከር መቀመጣቸው፣ ለሚታቀዱ አዳዲስ አሠራሮች ተፈጻሚነት አንድ ዕርምጃ ነው በማለት የሚሟገቱ ደግሞ በሌላኛው ጽንፍ ይገኛሉ፡፡    በእንዲህ ዓይነት የተቃርኖ ሐሳቦች የሚተቸው የአፍሪካ ኅብረት የዘንድሮውን የመሪዎች ጉባዔ ከስደተኞች ጋር ማያያዙን ግን በርካቶች በበጎ ጎኑ ተመልክተውታል፡፡ በተለይ ከአኅጉሪቱ በተለያዩ መንገዶች ወደ አውሮፓ የሚደረግ ስደት አደገኛነት ባየለበት ወቅት፣ እንዲሁም በአባል አገሮቹ የውስጥ ግጭቶች ምክንያት በየአገራቸው ተፈናቅለው አስከፊውን የሕይወት ገጽታ የሚኖሩ ዜጎች ቁጥር ከምንጊዜውም በላይ ባሻቀበበት በዚህ ጊዜ፣ ጉዳዩን አንስቶ መወያየት ኅብረቱ ለጉዳዩ የሰጠውን ትኩረት እንደሚያሳይ አመላካች እንደሆነ ይገልጻሉ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝም ከኅብረቱ ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ጋር በጋራ በሰጡት መግለጫ አጽንኦት ሰጥተው የገለጹት፣ ይህንኑ የአፍሪካውያን ስደት ለመከላከልና ለማስቆም ኅብረቱ ከፍተኛ ኃላፊነት እንዳለበት ነበር፡፡ አፍሪካውያን የስደት ምክንያቶችን በጥልቅ በማጥናትና በመተንተን ለስደተኞች ጉዳይ ልዩ ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ በጋራ መግለጫውን የሰጡት የኅብረቱ ሊቀመንበርም የዋና ጸሐፊውን ሐሳብ በመጋራት የኅብረቱ የዘንድሮ የመሪዎች ጉባዔ በስደተኞች፣ ከስደት ተመላሾች፣ እንዲሁም የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ላይ ማተኮሩ ጉዳዩን በተደራጀ መንገድ ተረድቶ መፍትሔ ለመስጠት በማሰብ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ በመሪዎቹ ጉባዔ ወቅት የኅብረቱን የለውጥ ውጥኖች በማርቀቅና በማስተባበር ሲሠሩ የነበሩትን የወቅቱ ሊቀመንበር የነበሩትን የሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜን በመሸኘት፣ አንድ ዓመት የሚዘልቀውን ሊቀመንበርነት ተረኛው የግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ እንዲሆኑ መርጧል፡፡በዚህ ጉባዔ ላይ የፍልስጤም ፕሬዚዳንት መሐመድ አባስ ተገኝተው፣ የአፍሪካ የአኅጉሪቱ አገሮች አገራቸው ለምታደርገው የዕውቅና ትግል ድጋፋቸውን እንዲቸሯቸው ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ከስደተኞች፣ ከስደት ተመላሾች፣ እንዲሁም ከአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ጉዳይ በተጨማሪ የአኅጉሪቱ መሪዎች በተለያዩ በርካታ አጀንዳዎች ላይ ውይይት አድርገዋል፣ ውሳኔዎችም አሳልፈዋል፡፡አኅጉሪቱን በየወቅቱ የሚንጣት የሰላምና የደኅንነት ጉዳይ በዚህኛው የመሪዎች ጉባዔም በተለያዩ መሪዎች ተነስቶ ነበር፡፡ የኮንጎ ምርጫ በሰላም መጠናቀቅን አስመልክቶ፣ ለአዲሱ ፕሬዚዳንት የእንኳን ደኅና መጡ አቀባበልም በአብዛኛዎቹ መሪዎች በተደጋጋሚ ሲገለጽ ነበር፡፡  በአባል አገሮች መካከል የሚኖሩ ኢኮኖሚያዊ፣ ባህላዊ፣ ፖለቲካዊ ትስስሮችን፣ እንዲሁም ትብብሮችን ማጠናከር እንዲሁ ኅብረቱ የተነሳበትን ዓላማ ለማሳካት ሁነኛ መሣሪያ ከመሆናቸው አንፃር ትኩረት ተሰጥቶት ሊሠራ እንደሚገባ፣ መሪዎቹ ከተወያዩባቸውና ከተስማሙባቸው ጉዳዮች አንዱ ነበር፡፡የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ሐውልትየዘንድሮው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ቀደም ካሉት የኅብረቱ ስብሰባ በተለየ ሁኔታ፣ የበርካታ ኢትዮጵያውያንን ቀልብ የሳበ ነበር፡፡ በርካታ ኢትዮጵያውያን ለዘንድሮ የመሪዎች ጉባዔ የተለየ ትኩረት የቸሩት የመወያያ አጀንዳው ስላሳሰባቸው፣ ወይም የሚተላለፉ ውሳኔዎች የተለየ ስሜት ስለሚሰጡዋቸው አልነበረም፡፡ በርካታ ኢትዮጵያውያንን ሲያነጋግር የሰነበተው በኅብረቱ የመሪዎች ጉባዔ በይፋ የሚመረቀው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ሐውልት ምን ሊመስል ይችላል የሚለው ነበር፡፡ ለንጉሠ ነገሥቱ የመታሰቢያ ሐውልት መቆሙ እሳቸው ለቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (አአድ) ምሥረታ ያበረከቱትን አስተዋጽኦ ዕውቅና መስጠቱን በማድነቅ፣ በርካታ ኢትዮጵያውያን የመሪዎቹን ጉባዔ በጉጉት ተከታትለውታል፡፡ምንም እንኳን ሐውልቱን በይፋ የመመረቅ ሥነ ሥርዓት ከግማሽ ሰዓት ያልበለጠ ቢሆንም፣ ሐውልቱ መመረቁ ብዙዎችን ሲያነጋግር የሰነበተ ጉዳይ ነበር፡፡በርካቶች በጉጉት የጠበቁት ሐውልት በይፋ መመረቅን ተከትሎ ሐውልቱ በመቆሙ ደስተኞች ቢበረክቱም፣ ከሐውልቱ ውበት ጋር በተያያዘ ግን በርካታ ሙግቶችና ትችቶች በማኅበራዊ ሚዲያ ሲናኝ ሰንበቷል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አለ ፈለገ ሰላም የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት መምህር በሆኑት ሠዓሊና ቀራፂ በቀለ መኮንን (ረዳት ፕሮፌሰር) አማካይነት የተቀረፀውና በነሐስ የተሠራው ሐውልት የንጉሡን ስም፣ ክብርና ዝና አይመጥንም ተብሎም ከፍተኛ ወቀሳ ቀርቧል፡፡  ለንጉሠ ነገሥቱ ሐውልት ከመቆሙ አስቀድሞ ለቀድሞው የጋና ፕሬዚዳንት ኩዋሜ ንኩሩማህ ሐውልት መቆሙ ሲያወዛግብ የነበረ ሲሆን፣ አሁን ደግሞ ለአፄ ኃይለ ሥላሴ የቆመው ሐውልት ጥራትና ውበት ጉዳይ ሌላ የትችትና የውዝግብ ምንጭ ሆኖ ሰንብቷል፡፡  ይህንን ጎራ የለየ ውዝግብ ተከትሎ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ለተሰጡት አስተያየቶች ምላሽ የሰጡት ቀራፂው፣ ‹‹መልኩ አልመሰለም ባዮች በጠቅላላ ንጉሡንም ሆነ የተሠራውን ሐውልት ለደቂቃ በዓይናቸው ዓይተው የማያውቁ መሆኑን አረጋገጥን፤›› በማለት፣ የሚሰነዘሩት ትችቶች ንጉሡንም ሆነ ሐውልቱን በቅርብ ባላዩ እንደሆነም አስታውቀዋል፡፡ምንም እንኳን በርካቶች ሐውልቱ ላይ የተለያዩ ትችቶችን ቢሰነዝሩም፣ ቀራፂው ግን ሐውልቱ እንዴትና ለምን እንዲህ እንደሆነ ሙያዊ በሆነ ትንታኔ ተቺዎችን መልሰው ተችተዋል፡፡ በሐውልቱ የንጉሠ ነገሥቱ አለባበስ ለምንና እንዴት እንደተመረጠ፣ ሐውልቱ ለምን እንዲህ ያለውን ገጽታ እንደያዘ በዝርዝር አስረድተዋል፡፡ለምን በዚህ ልብስ ተቀረፀ ለሚለው ጥያቄ፣ ‹‹የአፍሪካ ኅብረትና የኢትዮጵያ መንግሥት ይህንን ሐውልት በአፍሪካ ኅብረት ግቢ ውስጥ እንዲቆም የተስማሙት፣ ጃንሆይ ከፈጸሟቸው አያሌ ጉዳዮች መካከል አፍሪካን ለማስተባበርና አንድ ለማድረግ የታገሉትን ለይቶ ለመዘከር መሆኑን ማስታወስ አስፈላጊ ይመስለኛል፡፡ ይህ በተለይ የተሠራበት ዓላማ ጃንሆይ ሌላ ነገር አልሠሩም ለማለት ሳይሆን፣ ለዚህ ለሚቆምበት ቦታ የተመረጠበትና የተተኮረበት ገድላቸው ነው፡፡ አፍሪካን ለማስተባበር ወጥተው በወረዱበት ዘመን ሁሉ ጃንሆይ ይለብሱ የነበረው ሁሌም ጥቁር ወይም ግራጫ ሱፍ በከራቫት ብቻ ነው፡፡ እርግጥ ነው ንጉሡ ብዙ የሚያምር ልዩ ልዩ ጌጥ ያለው ልብስና አቋቋም አላቸው፡፡ እሱን ለራሳችን ስሜትና ከተማ ስንቀርፅ የምንመርጠው ይሆናል፡፡ መቼም ይህ ሐውልታቸው የመጨረሻው አይመስለኝ፤›› በማለት ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ሐውልቱ ለምን የዚህ ዓይነቱን ገጽታ ያዘ ለሚለው ጥያቄ ደግሞ፣ ‹‹አደባባይ የሚቀመጥ ሐውልት፣ በዓለም ዙሪያ ከክርስቶስ ልደት በፊት አንስቶ በአብዛኛው በነሐስ መሥራት የተለመደና የተመረጠ ነው፡፡ ለምን ቢሉ ቢያንስ ለሦስት ጉዳይ፡፡ አንድ በጣም ጠንካራ የብረት ዘር በመሆኑ፣ ሁለተኛ ተፈላጊውን ቅርፅ ለማስያዝና ለሥራ አመቺ በመሆኑ፣ ሦስተኛ ከአካባቢ ጋር በጊዜ ውስጥ የሚመሳሰልና በመልኩ የማይረብሽ በመሆኑ፤›› በማለት ስለማክበር ሲባል የተጻፈ በሚል ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል፡፡ የኤርትራውያን ጉዳይ የኤርትራ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ለኅብረቱ ሊቀመንበር የኤርትራውያን ዜጎችና ስደተኞችን ጉዳይ በልዩ ሁኔታና በአስቸኳይ እንዲመለከት ጥሪ አቅርቧል፡፡ ፓርቲው ለኅብረቱ ጉባዔ መሳካት ምኞት መግለጽ ብቻ ሳይሆን፣ ኅብረቱ በኤርትራ ከ1990ዎቹ እ.ኤ.አ. ጀምሮ ያሉ አስቸጋሪ ሁኔታዎችን እንዲመለከትና ለአገሪቱ ዜጎችና ስደተኞችም ትኩረት እንዲቸር ጠይቋል፡፡ በማከልም በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል የተፈረመው የሰላም ስምምነት መልካም እንደሆነ የሚያምነው ፓርቲው፣ ‹‹ነገር ግን ኤርትራ ያለ ሕዝቦቿ ተሳትፎና መልካም አስተዳደር በስምምነቱ ብቻ ለዜጎቿ የሰላምና የተስፋ አገር ትሆናለች ማለት አይደለም፤›› በማለት፣ ኅብረቱ የኤርትራን ጉዳይ በቅርብ እንዲከታተል ጥሪ አስተላልፏል፡፡‹‹ኤርትራውያን እያጋጠማቸው ያለውን አንገብጋቢ የፖለቲካና የሰብዓዊ መብቶችን ችግር አፍሪካውያንና ሌሎች አጋሮች ተባብረው መፍትሔ የማይሰጡት ከሆነ ሰላም፣ ብልፅግና፣ እንዲሁም አካባቢያዊ ውህደት የማይታሰብ ነው፤›› በማለት፣ ኅብረቱ ለአፍሪካውያን ፖለቲካዊና ሰብዓዊ መብቶች በመቆም መፍትሔ እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡       
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/14771
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7d121d47fcde88d29c94d7a8c9d875c1
4301b3674340e172333a720eb67831c9
‹‹የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የመንግስት ውሳኔዎች ተግባራዊ መደረግ አለባቸው›› አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር
አዲስ አበባ፡- በአገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት መንግስት ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረግ እንዳለባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሳሰቡ።በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራ ብሄራዊ የአደጋ ስጋት መከላከል እና ምላሽ ሰጪ ግብረ ሃይል ከጤና ቴክኒክ ኮሚቴ ጋር በቅንጅት የመንግስትን ውሳኔዎች ተፈፃሚ እንዲያደርጉ እና እንዲከታተሉ ብሄራዊ ስምሪት መስጫ መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ትናንት ሲካሄድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ እንደገለጹት፤ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት መንግስት ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ማድረግ ይገባል።በየደረጃው የመንግሥት ተቋማት ፍፁም በሰመረ ቅንጅት ለውሳኔዎቹ ተፈፃሚነት በልዩ ትኩረት እና ክብደት መረባረብ እንደሚጠበቅባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አመልክተው ፤ “በታሪካችን እጅግ የከፋ ፈተና ውስጥ መሆናችንን በውል በመገንዘብ፤ አገር እና ህዝብን በፍጥነት ለመታደግ ዳር እስከዳር ስልታዊ ርብርብ የምናደርግበት ወሳኝ ወቅት ላይ እንገኛለን” ብለዋል።እንደ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለጻ፤ ብሄራዊ ርብርቡ በአጭር ጊዜ ትርጉም ያለው ውጤት ለማምጣት መንግሥት የሚያሳልፋቸውን ውሳኔዎች በተሟላ መንገድ ተፈፃሚነታቸውን ማረጋገጥ ይገባል። ብሄራዊ ግብረ ሃይሉ እና የቴክኒክ ኮሚቴው ለተሰጠው አገራዊ ተልዕኮ ውጤታማነት ዕለት በዕለት ጥብቅ የአመራር ድጋፍ እና ጠንካራ ክትትል ይደረጋል።በአገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እና ለመከላከል መንግሥት በፌዴራል ደረጃ የሚወስዳቸው እርምጃዎች በሁሉም ክልሎች እና በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ወጥነት ባለው አግባብ ተግባራዊ መደረግ እንዳለባቸው ገልጸው፤ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ መንግሥት ለሚያሳልፋቸው ውሳኔዎች ተፈፃሚነት እና ለሚወስዳቸው እርምጃዎች ተግባራዊነት የተሟላ ውጤት ለማረጋገጥ ጥብቅ አመራር ይጠይቃል ብለዋል።እንደ አገር ከዚህ ቀደም ላጋጠሙ አስቸጋሪ የተፈጥሮ አደጋዎች በመንግሥት የተሰጡት ስኬታማ ምላሾችን እንደነበሩ አውስተው፤ እነዚህን በሳል ልምዶች እና ውጤታማ ተሞክሮዎች በብሄራዊ ስምሪቱ ውስጥ ተግባራዊ እንደሚደረጉ ጠቁመዋል።የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እና ለመከላከል እያንዳንዱ ዜጋ የመፍትሔው አካል በመሆን ሰብዓዊ እና አገራዊ ግዴታውን በተግባር እንዲወጣም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን፤ ህብረተሰቡ ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት በጤና ባለሙያዎች የሚሰጡት የጥንቃቄ መርሆዎችን በመከተል ራሱን ከበሽታው አስቀድሞ እንዲከላከል አሳስበዋል። አዲስ ዘመን መጋቢት 17/2012 ጌትነት ምህረቴ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=29120
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f25171e21f09fe75d411d5d196d71c91
f046b31f569b33ada57a28064199ef50
የኢትዮጵያ ቀጣይ ተጋጣሚ የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ልታደርግ ነው
ኒጀሮች ሁለት የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ለማድረግ ቀጠሮ ይዘዋል።በጥቅምት ወር መጨረሻ እና ኅዳር ወር መጀመርያ በተከታታይ የምድብ ጨዋታዎች ኢትዮጵያን የሚገጥሙት ኒጀሮች ከቀናት በፊት ፈረንሳዊው ዣን ሚሼል ካቫሊን አሰልጣኝ አድርገው መቅጠራቸው የሚታወስ ሲሆን ለኢትዮጵያ ጨዋታ ዝግጅት ይረዳቸው ዘንድ ከቻድ እና ሴራልዮን ጋር የአቋም መለክያ ጨዋታዎች ለማድረግ ቀጠሮ ይዘዋል። በቀጣይ ቀናት ይፋዊ የፊርማ ሥነ-ስርዓት ያደርጋሉ ተብለው የሚጠበቁት አዲሱ አሰልጣኝ ለሁለቱም የአቋም መለክያ ጨዋታዎች የሚጠቀሙባቸው ተጫዋቾችንም ይፋ አድርገዋል።ኒጀሮች በማጣርያ ጨዋታዎቹ ማዳጋስካር እና አይቮሪኮስትን ገጥመው በሁለቱም ጨዋታዎች ሽንፈት ገጥሟቸው ያለምንም ነጥብ በአምስት የግብ ዕዳ በመጨረሻ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/60546
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
3e5b3afe2e1cc31faeb3d7a8abde99c6
1f80781298631ca6632f05d249b419f9
በኢትዮጵያ ብሔር ተኮር ግጭቶችና ጥቃቶች አሳሳቢ ሆነዋል
በሌላ በኩል የሰብዓዊ መብቶችን መከበር ለማረጋገጥ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስልጣን ተሰጥቶት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ብሄር ተኮር ግጭቶችን ለማጣራት ዝግጅቴን እያጠናቀቅኩ ነው ብሏል። ኮሚሽኑ ከድንበር ይገባኛል ጋር በተገናኘ በተለይም በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች መካከል የተቀሰቀሰውን ግጭት መንስዔ እንዲሁም የደረሱ ጉዳቶችን በማጣራት ላይ መሆኑንም ለቢቢሲ አስረድቷል። ሰመጉ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ጌዲኦ ዞን፤ እንዲሁም በሐረሪ ክልል ሐረር ከተማ ባለፈው ዓመት ተፈፅመዋል ያላቸውን የመብት ጥሰቶች አስመልክቶ በቅርቡ ባወጣው ልዩ መግለጫ ለብሔር ተኮር ጥቃቶች እና ግጭቶች በቂ ትኩረት አልተሰጠም፤ አስፈላጊው የህግ እና ተቋማዊ ስራም አልተከወነም የሚሉ ነቀፌታዎችን ማቅረቡ ይታወሳል። የጉባዔው ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ብፅዐተ ተረፈ ለቢቢሲ እንደተናገሩት መግለጫው ሲወጣ በአንድ በኩል በተጠቀሱት ስፍራዎች ላይ የተነሱት ችግሮች በራሳቸው መፍትሄ የሚያሻቸው መሆኑን በመጠቆም፤ በሌላ በኩል ደግሞ እየተባባሱ የመጡትን ግጭቶች እና ጥቃቶች አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሳቸውን አፅንዖት መስጠትን ታሳቢ አድርጓል። "ሁለት ወገኖች እኩል የሚሳተፉባቸው በድንበር ይገባኛል፣ በግጦሽ መሬት እና በመሳሰሉት ምክንያቶች የሚቀሰቀሱ ግጭቶች አሉ፤ በፊትም ነበሩ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ራሳቸውን የሚከላከሉበት ምንም ዓይነት ፖለቲካዊም ሆነ ሌላ አቋም የሌላቸው አናሳ ብሔሮች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን መበራከት ይዘዋል" ብለዋል አቶ ብፅዓተ። በኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልል ድንበር አቅራቢያ ተፈናቅለው በሐማሬሳ መጠለያ ውስጥ የነበሩ (ከአንድ ወር በፊት የተነሳ ፎቶ) ባለፉት ጥቂት ሳምንታት በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተነሱ ግጭቶች በርካቶች ሕይወታቸውን ባጡበትና በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከሶማሌ ክልል በተፈናቀሉ በጥቂት ጊዜ ውስጥ፤ በኦሮሚያ ክልል ቡኖ በደሌ ዞን እንዲሁም በቤንሻንጉል ክልል ካማሺ ዞን የተከሰቱ ግጭቶች እና የተፈፀሙ ጥቃቶች ለሞት እና ለመፈናቀል ምክንያት መሆናቸው ይታወሳል። "ሕይወቴን ብቻ ይዤ መውጣት ነው የምፈልገው" ከዚህም በተጨማሪ በወርሃ መስከረም 2009 ዓ.ም በጌዲኦ ዞን እንዲሁም በሰኔ ወር 2009 ዓ.ም በሐረር ከተማ ብሔር ላይ ያነጣጠሩ የመብት ረገጣዎች ተፈፅመዋል የሚለው የሰመጉ መግለጫ፤ የብሔር ተኮር ግጭቶች እና ጥቃቶች "እየከፉና በአደገኛ አቅጣጫ በመጓዝ ላይ ለመገኘታቸው አንድ ማሳያ ሊሆን ይችላል" ይላል። በኢሰመኮ የሰብዓዊ መብቶች ምርመራ ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ብርሃኑ አባዲ በበኩላቸው ከተለያዩ ስፍራዎች የመጡ ጥቆማዎችን በመከተል ብሔር ተኮር ግጭቶችን የሚያጣራ ቡድን በቅርቡ ይንቀሳቀሳል ሲሉ ለቢቢሲ ገልጸዋል፤ ቡድኑ ከሚንቀሳቀስባቸው አካባቢዎች መካከል የኦሮሚያ እና የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል እንደሚገኙባቸውም ጨምረው ገልፀዋል። አቶ ብርሃኑ "ከድንበር ጥያቄ ጋር በተገናኘ በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች የደረሰውን ችግር የሚያጣራ ቡድን ግን ወደቦታዎች አምርቶ ስራውን በማከናወን ላይ ይገኛል" ብለዋል። የሰመጉ መግለጫ በቀጥታ ተጎጅዎችን እና የተጎጂ ቤተሰቦች በማነጋገር፤ የምስክሮችን ቃል በመቀበል እና ጉዳት ደርሶባቸዋል የተባሉትን አካባቢዎች በአካል በመጎብኘት ባደረግኩት ማጣራት በመስከረም ወር 2009 ዓ.ም በደረሰ ብሔር ተኮር ጥቃት የበርካታ ሰዎች ሕይወት መጥፋቱንና ንብረት መውደሙን ደርሼበታለሁ ይላል። መግለጫው ጨምሮም በ2009 ዓ.ም የሰኔ ወር መገባደጃ ላይ የአፍረን ቀሎ የባህልና የታሪክ ማዕከል ግንባታ የመሰረት ድንጋይ መጣል ጋር ተያይዞ ብሔር ላይ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
89795933586a4b5e750a39bc4a50c726
e8fcce7aa897f6e77caa7c7ae11226b5
ሰብለ ወንጌል
እቴጌ ሰብለ ወንጌል (1482- 1560ዓ.ም.) የዓፄ ልብነ ድንግል ሚስት ስትሆን ከንግስት እሌኒ ሞት በሁዋላ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ቦታ የነበራት ሴት መሪ ናት። የነበረችበት ዘመን፣ የአህመድ ግራኝ ጦር በቱርክ ጠመንጃ አንጋቢወች ታግዞ ብዙ የኢትዮጵያን ክፍል የተቆጣጠረበት ወቅት ነበር። በዚህ የጦርነት ዘመን የመጀምሪያ ልጇ ፍቅጦር ሲገደል አራተኛው ልጇ ( የወደፊቱ አጼ ሚናስ ) በምርኮ ወደ የመን ተግዞ ነበር። ዓፄ ልበነ ድንግል በ1540 ዓ.ም. በደብረ ዳሞ በህመም ከሞተ በኋላ ሳይቀር እጅ ሳትሰጥ ከተራራው ምሽግ ወርዳ የፖርቱጋልን ጦር በመቀላቀል የአዳልን ጦር እስከመጨረሻው ታግላ አታግላለች። ባሏ 1540 ሲሞት ሁለተኛ ልጇ አጼ ገላውዲወስ ንጉስ ሆነ። ይህ ልጇ በደቡብ ክፍል ውጊያ ከፍቶ በመታገል ላይ እያለ በክሪስታቮ ደጋማ የሚመራው የፖርቹጋል ጦር ምጽዋ ላይ አረፈ። ይህ የሆነው እቴ ሰብለ ወንጌል ደብረ ዳሞ ተራራ ላይ ለአንድ አመት እጅ ሳትሰጥ በአህመድ ግራኝ ተከባ ከተቀመጠች በኋላ ነበር። ከተራራው ምሽጓ ላይ ሆና ከፖርቹጋሎቹ ጋር በመደራደር ወጃጅ መሆናቸውን ካረጋገጠች በኋላ ከፖርቹጋሎቹ የጦር ቀጠና ጋር ተቀላቀለች። ከበቅሎዋ ላይ ቁጭ ብላም የፖርቹጋሎቹ 400 ውታደሮች በፊቷ ሲያልፉ ትመረምር እንደነበር ታሪክ ያትታል። የንግስቲቷን ድጋፍ ተከትሎ የአካባቢው ህዝብ ለፖርቹጋሎቹ ምግብና እርዳታ እንዳደረገ፤ ብዙወችም ይህን ሰራዊት እንደተቀላቀሉ ይነገራል። ቁስለኛውን በማከም፣ የለበሰችውንም ጥምጣም በመቅደድ ባንዴጅ በመስራት፣ ለሞቱትም በማልቀስ በጦር ውሎው ሁሉ ተሳታፊ ነበረች። በ1543 የክሪስታቮና ከደቡብ በኩል የመጣው የገላውዲወስ ሃይሎች ተገናኝተው በማበር አህመድ ግራኝን አሸነፍው ገደሉት። የግራኝ ሚስት ባቲ ድል ወምበሬ ብታመልጥም ልጇ መሃመድ ግን ተማርኮ ነበር። በዚህ ጊዜ የመን የተጋዘውን የልጇን የሚናስን ጉዳይ ለመፈታት ከድል ወምበሬ ጋር በመልዕክተኛ ለመወያየት ችላለች። ሚናስ በዚህ ጊዜ ለቱርኩ መሪ ሱልጣን ሱሊማን በየመን ተልኮ ነበር። ይህ የተጋዘው ልጇ በድርድሩ መሳካት ምክንያት አይባ ላይ ከእናቱ ከሰብለ ወንጌል ሊቀላቀል ችሏል። ከ6 አመት ጦርነት በኋላ ገላውዲወስ ተገደለና ሚናስ ስልጣን ላይ ወጣ። ለሚቀጥሉት 4 አመታት፣ እንደቀደመችው ንግስት እሌኒ በመንግስቱ ውስጥ ከፍተኛ ተሰሚነትን አገኘች። ቀጥሎም በካቶሊክ እና በኦርቶዶክስ ሃይማኖት መካከል በተነሳው ሽኩቻ የኦርቶዶክስ ሃይማኖትን በመደገፍ በጽናት ቆማለች። ይሁንና በዚህ ምክንያት በተነሳው ጸብ የፖርቹጋል ካቶሊኮች ሊገደሉ ሲሉ በማማለድ ስራ ጉዳት እንዳይደርስባቸው አድርጋለች። ቤርሙዴዝ የተባለው ታውቂው የፖርቹጋል ተጓዥም ንጉሱን ገላውዲወስን በማናደዱ ከመገደል የተረፈው በሰብለ ወንጌል ተራዳኢነት ነበር። የስፔኑ ጀስዊት ፓትሪያርክ ኦቨዶም ከሞት የተረፈው በንግስቲቱ ምክንያት ነበር። ሠርፀ ድንግልን ወደስልጣን እንዲወጣም ከጦረኞቹ በላይ ያገዘችው እናት ንግስት ሰብለ ወንጌል ነበረች። ይህ ምርጫዋ የተሳካ ነበር ምክንያቱም ሰርጸ ድንግል ለ34 አመት ሲገዛ አገሪቱን በመከላከል ወደ ሰላም አሸጋግሯል። ሰብለ ወንጌል በአጼሠርፀ ድንግል ዘመን፣ በ1560 ዓ.ም. አመድ በር በተባለ ቦታ አረፈች። አጼ ልብነ ድንግል የራሱንና የሰብለ ወንጌልን ምስሎች የክሪት ሠዓሊ በመቅጥር ካሳለ በኋላ ግብጽ ወደ ሚገኘው ቅዱስ አትናቲዮስ ገዳም (st antony monastery) እንዳስላከው ተመዝግቦ ይገኛል ። የአጼ ልብነ ድንግል ምስል ከዚሁ ገዳም ይመነጫል። ማጣቀሻወች መደብ : ሰብለ ወንጌል
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
5dfb4e4c98fc66599d63226f68309fb4
3b21d613197f6bf8a87a44ac1cfafa16
በሀገራችን 160 ወባማ ወረዳዎች ርጭት እየተካሄደ ነው
በሀገራችን 160 ወባማ ወረዳዎች ላይ ክረምትን ተከትሎ ሊከሰት ከሚችለው የወባ በሽታ ወረርሽኝ ለመከላከል ርጭት እያካሄደ መሆኑን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ ።የሚኒስቴር መስሪያቤቱ የወባ ፕሮግራም ኦፊሰር አቶ ደረጀ ድሉ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለጹት ፤ በሀገራችን በሚገኙ 160 ወባማ ወረዳዎች ላይ ርጭት ለማካሄድ ከ916 ሺ ኪሎ ግራም በላይ ጸረ ወባ መድሃኒት ከነመርጫ መሳሪያዎች ጋር ተጓጉዘዋል ።ከነሐሴ ወር ጀምሮ እየተካሄደ ባለው የስራ ዘመቻ በ5 ሚሊየን ቤቶች ላይ የጸረ ወባ መድሐኒት ርጭት እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ በዚሁ የመከላከል ስራም 25 ሚሊየን ህዝብ ከወባ በሽታ መጠበቅ እንደሚቻል ጠቁመዋል ።በተጨማሪም በወባማ ወረዳዎቹ ከዓምና ጀምሮ እስካሁን 24 ሚሊየን የአልጋ አጎበሮች ለህብረተሰቡ  መታደሉን አስታውቀዋል ።ከዚሁም ውስጥ ከ300 ሺ በላይ የአልጋ አጎበሮች የአየር መዛባቱን ተከትሎ በአገራችን የተለያዩ አከባቢዎች ላይ የጎርፍ አደጋ ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች መሰራጨቱን አመልክተዋል።በወባማ ወረዳዎች ላይ በበሽታው የተያዙ ሰዎች የወባ በሽታ መድሃኒት እንዲያገኙ በሁሉም የህክምና ተቋሞች በቂ መድሃኒት መላኩንና አስፈላጊው ክትትል እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል።በክልሎች ያሉት የህክምና ባለሞያዎችና የአንድ ለአምስት የህዝብ ንቅናቄ በመጠቀም በሽታውን የመከላከል ስራ እየተከናወነ መሆኑን አቶ ደረጀ አመልክተዋል ።ህብረተሰቡ የአከባቢውን ንጽህና በመጠበቅ የተሰጡትን የአልጋ አጎበሮችን በአግባቡ እንዲጠቀም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል ።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://waltainfo.com/am/31457/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
c6d51e27f329ec93b970a40bc9ab506d
17a9aed2080d2a1fb39eea5b9d996b89
ባህር ዳርና ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያየ መርሃ ግብር ያሰለጠኗቸውን 12 ሺህ 300 ተማሪዎች አስመረቁ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህር ዳር እና ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያየ መርሃ ግብር ያሰለጠኗቸውን 12 ሺህ 300 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመረቁ፡፡ከዚህ ውስጥ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ 4 ሺህ 780 ተማሪዎችን በተለያዩ መርሃ ግብሮች አስመርቋል፡፡ተማሪዎቹ ከአንደኛ ዲግሪ እስከ ፒ ኤች ዲ ድረስ በተለያዩ የሙያ መስኮች የሰለጠኑ ሲሆን የምረቃ ስነ ስርአቱም በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሂዷል፡፡የዩኒቨሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር አያኖ በራሶ ለተመራቂዎቹ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡በሃገር እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለተከሰተው ፈተና የመፍትሄ አካል ለመሆን ሃገራዊ አንድነታችሁን እና ወንድማማችነታችሁን አስጠብቃችሁ ልትቀጥሉ ይገባል ብለዋል በመልዕክታቸው፡፡ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ደግሞ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 7 ሺህ 520 ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡የምረቃ ሥነ ስርዓቱ ጥቂት ተማሪዎችን ፊት ለፊትና አብዛኛዎቹን ባሉበት በተለያዩ አማራጮች በቀጥታ ስርጭት በመታገዝ ተከናውኗል፡፡ተመራቂዎቹ በህክምናና ጤና ሳይንስ፣ በስነ-ህንጻ እና በአውቶሞቲቭ ምህንድስና በመደበኛውና በሌሎች ተከታታይ መርሀ ግብሮች የሰለጠኑ 4 ሺህ 543 ተማሪዎች ናቸው፡፡በድኅረ መርቃ መርሀ ግብር በሁለተኛ ዲግሪ በመደበኛውና በተከታታይ መርሀ ግብር ደግሞ 2 ሺህ 254 ተማሪዎች፣ በሦስተኛ ዲግሪ መርሀ ግብር 40 ተማሪዎች፣ እንዲሁም በስፔሻሊቲ መርሀ ግብር 41 ተማሪዎች፣ በሰርቲፊኬት መርሀ ግብር 642 ተማሪዎች በድምሩ 7 ሺህ 520 ተማሪዎችን በበይነ መረብ በመታገዝ አስመርቋል፡፡በይስማው አደራው፤ ተጨማሪ መረጃ ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a3%e1%88%85%e1%88%ad-%e1%8b%b3%e1%88%ad-%e1%8a%a5%e1%8a%93-%e1%88%83%e1%8b%8b%e1%88%b3-%e1%8b%a9%e1%8a%92%e1%89%a8%e1%88%ad%e1%88%b2%e1%89%b2-%e1%89%a0%e1%89%b0%e1%88%88%e1%8b%ab%e1%8b%a8/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
56199b7f806dc38409dd3e943f1775db
f66178d09006863a32e193a5eeff1bef
መንግስት በሳውዲ ያሉ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ከሳውዲ ጋር እየተነጋገረ ነው
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 30/2006 (ዋኢማ) – የሳውዲ መንግስት በሀገሪቱ በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ የውጭ ሀገራት ዜጎችን በማፈስ ወደየ ሀገራቸው ለመመለስ በጀመረው ዘመቻ በሳውዲ ሪያድ ኤል ማኑፋ በተባለ ቦታ አንድ ኢትዮጵያዊ በፀጥታ ሃይሎች መገደሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለፀ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ እንደሆነና ዜጎቹ በሰላም ወደ ሀገራቸው የሚመለሱበትን ሁኔታ ከሳውዲ መንግስት ጋር በመነጋገር ላይ መሆኑን ገልጿል፡፡በምዕራብ ኤስያ ትልቋ አረብ አገር ተሆነችው ሳውዲ አረቢያ በርካታ የውጭ ሀገራት ዜጎች በስራ ምክንያት ይኖርባታል፡፡በመጋቢት 2013 የወጣ ጥናት እንደሚያመለክተው 7.5 ሚሊዮን የሚሆኑ የውጭ ዜጎች በዚያች ሀገር ይኖራሉ፡፡ ከነዚህ ውስጥ ያለሰራ ፈቃድ የሚኖሩ፣ በህገወጥ መንገድ የሚኖሩና የሄዱበትን ሰራ ለቀው በተለያዩ ስራዎች ላይ ያለፈቃድ የተሰማሩ የውጭ ሀገር ዜጎችም በርካታ ናቸው፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ እንዳሉት ሳውዲ አረቢያ በቅርቡ በሀገራቱ በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ የውጭ ሀገራት ዜጎች ወደ ህጋዊነት እንዲመጡ የ 4ወር የጊዜ ገደብ አስቀምጦ ነበር፡፡በሀገሪቱ በህገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ መሰረት ወደ ህጋዊነት ለማምጣት  ጥረት መደረጉን አምባዳሰር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል፡፡ነገር ግን የሳውዲ መንግስት ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ ጥቅምት24/2006 ከተጠናቀቀ በኋላ ህገወጥ የውጭ ሀገራት ዜጎችን ማፈስ እና ወደ የሀጋራቸው እንዲመለሱ ለማድረግ ዘመቻ ጀምሯል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በዘመቻው ታዲያ በሳውዲ ሪያድ ኤል ማኑፋ በተባለ ቦታ ጥቅምት 26 ቀን  ኡመር አብዱልከሪም አሊ የተባለ ኢትዮጵያዊ በጸጥታ ሀይሎች ጥይት መገደሉን የገለፁት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ግድያው በምንም መልኩ ተቀባይነት የለውም ብለዋል፡፡ስለሁኔታውም በኢትዮጵያ ያለውን የሀገሪቱን ምክትል አምባሳደር ጠርቶ ማብራሪያ መጠየቁን አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገልዋል፡፡አምባሳደር ዲና በውጭ ሀጋሪቱ ያሉ ሌሎች ኢትዮጵያውያንም ወደ ሃገራቸው በሰላም እንዲመለሱ ጥረት ይደረጋል ብለዋል፡፡የኢትዮጵያ መንግስት በህገወጥ መንገድ ወደ ተለያዩ የአረብ ሀገራት የሚሄዱ ዜጎች ለመቆጣጠር ካለፈው 2 ዓመታት ጀምሮ ብሔራዊ ኮሚቴ  አቋቁሞ በመስራት ላት ነው፡፡የዜጎችን ንቃት ህሊና ማሳደግ እና ከዚህ ቀደም በህገወጥ መንገድ የሄዱትን ህጋዊነት ማላበስ ደግሞ ዋነኛ ስልቶች ናቸው፡፡ ይህንን ህገወጥ ጉዞ ለመከላከልም በሀገሪቱ በማንኛቸውም ኤጀንሲዎች በኩል ወደ ተለያዩ አረብ ሀገራት የሚደረግ ጉዞ ለጊዜው እንዲታገድ ማድረጉም ይታወሳል፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/28276/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
a0b99b882dced8b37b47018b71ae8455
ed8a1cca03c2b84f0c6c47131eda520d
ቦይንግ " ከእንግዲህ የሚታመን ድርጅት አይደለም" በአደጋው አባቷን ያጣችው ዚፖራ ኩርያ
ዚፖራ ከአውሮፓ የበረራ ተቆጣጣሪ ጋር ትላንት ስትገናኝ "ቦይንግን እምነት የሚል ቃል ባለበት አልጠራውም" ስትል ተናግራለች። ቦይንግ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ ሁለት 737 ማክስ አውሮፕላኖቹ ከተከሰከሱ በኋላ፤ 737 ማክስን አግዷል። የድርጅቱን ስም ለማደስም እየተጣጣረ ይገኛል። • የኢቲ 302 የመጨረሻዎቹ ስድስት ደቂቃዎች • "ቦይንግ እኔ በሌለሁበት አባቴን ቀበረው" በአደጋው አባቷን ያጣችው ዚፓራ የቦይንግ ቃል አቀባይ በኢትዮጵያ አየር መንገድና በላየን ኤር ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች፤ ወዳጅ ዘመዶች መጽናናትን አንደሚመኙ ገልጸው፤ "ለተሳፋሪዎቻችን እና ለሠራተኞቻችን ደህንነት ቅድሚያ እንሰጣለን" ብለዋል። ዚፖራ ኩርያ፤ ቦይንግ 737 ማክስ ተገቢው ፍተሻ ሳይደረግበት ዳግመኛ እንዳይበር ለመጠየቅ ሌሎች ቤተሰቦቻቸውን በአደጋው ካጡ ግለሰቦች ጋር በመሆን የአውሮፓ የበረራ ተቆጣጣሪን (ዩሮፕያን ሴፍቲ ኤጀንሲ) አግኝታለች። በቦይንግ ማክስ 737 የኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ የዚፖራን አባት ጨምሮ 156 ሰዎች ሞተዋል። በላየን ኤር አደጋ ደግሞ 189 ሰዎች መሞታቸው ይታወሳል። የአውሮፓ የበረራ ተቆጣጣሪ ዋና ዳይሬክተር ፓትሪክ ካይ፤ ቦይንግ 737 ማክስ ለአውሮፓ በረራ ብቁ ከመባሉ በፊት ጥብቅ ክትትል እንደሚያደርጉ እንደገለጹላት ዚፖራ ተናግራለች። • ቦይንግ 737 ማክስ የአውሮፕላን ምርቱን ለጊዜው ሊያቋርጥ ነው • ቦይንግ ትርፋማነቴ ቀንሷል አለ ዋና ዳይሬክተሩ፤ የአሜሪካ በረራ ተቆጣጣሪ (ኤፍኤኤ) እንዲሁም ቦይንግ ጫና ለማሳደር ቢሞክሩ እንኳን ከአቋማቸው ፈቀቅ እንደማይሉ እንደነገሯትም አክላለች። ቦይንግ፤ የአሜሪካ በረራ ተቆጣጣሪው 'ፌደራል አቪየሽን አድምንስትሬሽን' (ኤፍኤኤ)፤ ማክስ አውሮፕላኖች በሚቀጥለው ዓመት ዳግመኛ እንዲበሩ እንደሚፈቅድ ተስፋ አድርጓል። "ሊነገሩን የሚገቡ ነገር ግን የተደበቁ ብዙ ነገሮች አሉ። ታይተው እንዳልታዩ መታለፍ ያልነበረባቸው ነገሮችም አሉ። በየጊዜው ችሎት ስንሄድና ከበረራ ኃላፊዎች ጋር ስንነጋገር አደጋውን መግታት ይቻል እንደነበር ተገንዝበናል፤ የምንወዳቸውን ሰዎችም በሞት አንነጠቅም ነበር" ስትልም ተናግራለች። አዳዲስ ግኝቶች፤ ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖችን እንደማይታመኑ እንዳሳዩዋትም ዚፖራ ገልጻለች።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
16df3eeb26f2158a946f1e3ffd845daa
19160833bd620a68644b3392a90804d0
በሴቶች ፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ ድሬዎች ደካማው ኤሌክትሪክን አሸንፈዋል
በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ በአንደኛ ሳምንት መካሄድ ሲገባው በተስተካካይ መርሐግብር ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና የድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ በእንግዶቹ ቡድን 2-0 አሸናፊነት ተጠናቋል።ከአሰልጣኝ ኢየሩሳሌም ነጋሽ ጋር በደሞዝ ክፍያ ዙርያ በፈጠረው እሰጣ ገባ እግድ ተጥሎበት በመቆየቱ ከድሬደዋ ከተማ ጋር የሚያደርጉት የአንደኛ ሳምንት ጨዋታ ተራዝሞላቸው ዛሬ ለማድረግ ችለዋል።እጅግ በቁጥር ጥቂት የሚባል የግብ ሙከራዎች እና ብዙም ፉክክር ያልታየበት አንደኛው አጋማሽ በሁለቱም ቡድኖች በኩል ወደ ፊት የማይሄዱ ወይም አደጋ የማይፈጥሩ እንቅስቃሴ አስመልክተውናል። የመስመር አጥቂ መሳይ ተመስገን ከቅጣት የሞከረችው እና የድሬደዋ ግብጠባቂ ሒሩት ደሴ ያዳነችባት በኢትዮ ኤሌክትሪክ በኩል በጨዋታው የተመለከትነው ብቸኛ ግልፅ የማግባት አጋጣሚ ነው። በመሐል ሜዳ ብልጫ የነበራቸው ድሬዎች በ34ኛው ደቂቃ ከመስመር የተሻገረውን የኢትዮ ኤሌክትሪክ ግብጠባቂ እስራኤል እና ተከላካይ ዘለቃ አሰፋ ቀድመው ሳይነጋገሩ በሰሩት ስህተት ዘለቃ አሰፋ በራሷ ላይ ባስቆጠረችው ጎል ድሬዎች ቀዳሚ መሆን ችለዋል። ግብከተስተናገደባቸው በኋላ እንቅስቃሴያቸው የወረደባቸው ኤሌክትሪኮች በክፍተ ሜዳ አጨዋወት ጎል ለማስቆጠር ከነበራቸው ድክመት የተነሳ ከቆሙ ኳሶች በዙም ትርጉም የሌላቸው ሙከራዎችን አድርገዋል። በሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ እንቅስቃሴ አስመልክቶን ሲቀጥል በ55ኛው ደቂቃ የድሬደዋ ተከላካይ አሳቤ ሙሶ የግል ጥረት የታከለበት ጎል ድሬዎች ማስቆጠር ችለዋል። በድሬደዋ የሜዳ ክፍል አዲስ ንጉሴ እና አሳቤ ሙሶ አንድ ለአንድ ቢገናኙም አሳቤ በጥሩ መንገድ የነጠቀችውን ኳስ ተጫዋቾችን በማለፍ ኳሱን ወደ ፊት ይዛ በመሔድ ታደለች አብርሐም የተቀበለችውን ቁምነገር ካሳ ወደ ጎልነት በመቀየር የድሬን ሁለተኛ ጎል አስቆጥረዋል።ድሬዎች ተጨማሪ ጎል በማስቆጠር የግብ መጠናቸውን ማስፋት የሚችሉበት ሁለት ግልፅ አጋጣሚ አግኝታው ሳይጠቀሙ ቀርተዋል። በተለይ ስራ ይርታው ከእታለም አሙኑ ከተከላካዮች ጀርባ የተጣለላትን ኳስ ብቻዋን ከግብጠባቂዋ ጋር ተገናኝታ የነበረ ቢሆንም ኳሱን አጥብቃ ባለመምታቷ ምክንያት በቀላሉ የግብጠባቂዋ እስራኤል ሲሳይ ሆኗል።አሰልጣኝ መሠረት ማኒ ያደረገችው ቅያሪ በውጤት ለውጡ ላይ ብዙም ስኬታማ ሳይሆን በመጀመርያው አጋማሽ ከነበረው ከቆሙ ኳሶች ብቻ ጎል ፍለጋ እንቅስቃሴያቸው ቀጥሎ ሰሚራ ከማል እና መሳይ ተመስገን ከፈጠሩት ዕድል ውጭ ብዙም ትርጉም ያለው ነገር አልተመለከትንም።በመጨረሻም በጥሩ የመከላከል ጥምረት ውጤቱን አስጠብቀው በዘለቁት ድሬዎች በኩል ሁለተኛውን ጎል ያስቆጠረችው ቁምነገር ካሳ ባሳየችው ያልተገባ ባህሪ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተወግዳ ጨዋታው በእንግዶቹ ድሬዎች 2-0 በሆነ ውጤት አሸናፊነት ተጠናቋል።© ሶከር ኢትዮጵያ
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/57196
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6bda61a8c607d41dd41861928a2219c3
b199652b470a451a957e9c0558a3e999
የቀድሞ የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ናጂብ ራዛቅ በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው ተገኝተዋል።
የቀድሞ የማሌዥያ ጠቅላይ ሚኒስትር ናጅብ ራዛቅ በሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው ተገኙ\nባለስልጣኑ በሚሊዮኖች ዶላር ጋር በተገናኘ ሰባት ክሶች ቀርበውባቸው የነበረ ሲሆን በሁሉም ጥፋተኛ ሆነው መገኘታቸው ተዘግቧል። ስልጣናቸውን ያላግባቡ በመጠቀም፣ ገንዘብ በማዘዋወርና እምነትን ጥሰዋል በተባሉት ክሶች ላይ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ፍፁም ውንጀላ ነው ብለው ተከራክረዋል። ሙስናን እዋጋለሁ ብላ በተነሳችው ማሌዥያ ባለስልጣኗን መክሰሷ አገሪቷ ምን ያህል በህግ የበላይነት ታምናለች የሚለውን ማሳያ እንደሆነ በርካቶች ተናግረዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሙስና ቅሌት እሳቸውን ብቻ ሳይሆን ከአለም አቀፉ ማጭበርበርና ሙስናንም ያጋለጠ ነው ተብሏል። በዛሬው ዕለት በተደረሰው የፍረድ ቤት ውሳኔም 1 ማሌዥያ ዴቨሎፕመንት በርሃድ ከተባለው ተቋም አስር ሚሊዮን የሚገመት ዶላር በወቅቱ በስልጣን ላይ ወደነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር የባንክ አካውንት ውስጥ ገብቷል ተብሏል። 1 ማሌዥያ ዴቨሎፕመንት በርሃድ የተባለው ተቋም በጎርጎሳውያኑ 2009 የተቋቋመ ሲሆን አላማውም የአገሪቱን ልማት ለማሳደግ በሚልም ነው። በጎርጎሳውያኑ 2015ም ተቋሙ ለባንክና አንዳንድ ክፍያዎችን አለመፈፀሙ ጥያቄን አጫረ። የማሌዥያና የአሜሪካ ባለስልጣናት 4.5 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ከተቋሙ ተወስዶ ግለሰቦች ኪስ ውስጥ ገብቷል ይላሉ። ይህ ጠፋ የተባለው ገንዘብ ቅንጡ መኖሪያ ቤቶችን ከሚገነባ ድርጅት፣ የግል አውሮፕላን እንዲሁም ታዋቂዎች ስዕሎች ቫንጎግና ሞኔት እንዲሁም ከፍተኛ ገንዘብ የወጣበት የሆሊውድ ፊልም ተሰርቶበታል ተብሏል። ባለፈው ሳምንት የአሜሪካው ባንክ ጎልድማን ሳክስ በዚህ የሙስና ቅሌት ውስጥ በነበረው ሚና ነፃ ለመውጣት 3.9 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት ከማሌዥያ ባለስልጣናት ጋር ፈርሟል። ባንኩ ኢንቨስተሮች በተቋሙ ላይ መዋዕለ ንዋይ እንዲያፈሱ በሚል 6.5 ቢሊዮን ዶላር ያህል ገንዘብ ማሰባሰብ ችሏል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስልጣን ላይ እያሉ ከነዚህ ጥፋቶች በሙሉ በባለስልጣናቱ ነፃ ቢደረጉም ከሁለት አመታት በፊት በነበረው ምርጫም እንዲሸነፉ ምክንያት ሆኗል። ባለስልጣናቱም ምርመራቸውን ከፍተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ለዘጠኝ አመታት ያህል፣ በጎርጎሳውያኑ 2009-2018 ድረስ ስልጣን ላይ ነበሩ። ናጂብ ራዛቅ በበኩላቸው ምንም ጥፋት አላጠፋሁም ብለው የተከራከሩ ሲሆን የገንዘብ አማካሪዎቻቸው እንዳወናበዷቸው አስረድተዋል። በተለይም በግዞት ላይ ያለው ጆ ሎውን የጠቆሙ ሲሆን ግለሰቢ በአሜሪካና በማሌዥያ ክሶች ተመስርተውበታል። ናጂብ ራዛቅ ጥፋተኛ ሆነው የተገኙባቸው ወንጀሎች እያንዳንዳቸው ከ15-20 አመታት እስር የሚያስፈርዱ ናቸው። ከእስሩ ውሳኔ በፊትም ይግባኝ እንደሚጠይቁ አስታውቀዋል። ባለቤታቸው ሮስማህ ማንሶር በበኩሏ ህጋዊ ካልሆነ የገንዘብ ዝውውር፣ ግብር ማጭበርበር ጋር በተያያዘ ክስ ተመስርቶባቸዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
111678fc0d4b4cb843f2e0ce526ffbdb
15118091cc53a7307f48f5bb5d8345f2
በቺካጎ ከተቃውሞ ጋር በተያያዘ ከዚህ በፊት ባልታየ ሁኔታ በርካታ ሰዎች ሞቱ
በዕለተ እሁድ ግንቦት 23 ከጆርጅ ፍሎይድ ሞት ጋር በተያያዘ በተደረገ የተቃውሞ ሰልፍ 18 ሰዎች ተገድለዋል። ግንቦት 22 እና 23 በተደረጉ ሰልፎች 85 ሰዎች በጥይት የተመቱ ሲሆን 24 ሰዎች ደግሞ መገደላቸውን ከዩኒቨርሲቲ ኦፍ ቺካጎ የወንጀል ምርመራ ክፍል የተገኘው መረጃ ጠቁሟል። መረጃው እንደሚያሳያው አብዛኛዎቹ ተጎጂዎች ጥቁር አሜሪካውያን ናቸው። ቺካጎ ሰን-ታይም ጋዜጣ ይዞት የወጣው ዘገባ እንደጠቆመው ከተገደሉት እና ጉዳት ከደረሰባቸው 24 ሰዎች መካከል ተማሪዎች፣ ወላጆች እና ሠራተኞች ይገኙበታል። ከቺካጎ ዩኒቨርሲቲ የወንጀል ምርመራ ክፍል የተገኘው መረጃ ከ1961 (እአአ) ጀምሮ ያለውን ታሪክ የያዘ እንደሆነ በማስታወስ "እንዲህ አይነት ነገር በፍጹም ተመልክተን አናውቅም" ሲሉ ተመራማሪው ማክስ ካፑስቲን ለቺካኮ ሰን-ታይመስ ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም በቺካጎ ከተማ ታሪክ በአንድ ቀን ውስጥ በርካታ ሰዎች የሞቱት 13 ሰዎች ሲሆኑ ዕለቱም ሐምሰሌ 23/1983 ዓ.ም. ነበር። የቺካጎ ከንቲባ ሎሪ ላይትፉት እንዳሉት 18 ሰዎች ተገድለዋል በተባለበት ቀን ለፖሊስ የተደረገው የድረሱልኝ ጥሪ ከ65 ሺህ በላይ ነበር። ይህም በአማካይ ለከተማው ፖሊስ ከሚደርሰው ጥሪ በ50 ሺህ የሚበልጥ ነው። የቺካጎ ከተማ ፖሊስ ለሰን-ታይምስ እንደተናገረው፤ ግንቦት 22 እና 23 ለፖሊስ በርካታ ጥሪዎች መደረጋቸውን በማስታወስ፤ በዜጎች ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶችን እና መነሻዎችን እየመረመረ መሆኑን አስታውቋል። "በአመጹ ህይወታቸውን ላጡ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ሰዎች ፍትህ ለመስጠት እንሰራለን" ብሏል የከተማዋ ፖሊስ። ቺካጎ ከዚህ ቀደምም ቢሆን ይመዘግብባት የነበረው የግድያ ወንጀል ከፍ ያለ ነው። ቺካጎ ከሁለቱ የአሜሪካ ግዙፍ ከተሞች በላይ ብዙ የግድያ ወንጀሎች ተመዝግበውባታል። እአአ 2018 በቺካጎ 561 ሰዎች በሌላ ሰው የተገደሉ ሲሆን ይህም በተመሳሳይ ዓመት በኒው ዮርክ እና ሎስ አንጀለስ ከተሞች ከተመዘገበው የግድያ ወንጀል ድምር በላይ ነው።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
d85c9179d179a0751a0fcdb41a612c5c
0fd9192ca9783d79623656dffb99deef
ናኖል ተስፋዬ – በአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች እይታ ውስጥ የገባው ትውልደ ኢትዮጵያዊ ታዳጊ
በትውልድ ኢትዮጵያዊ የሆነው እና ኑሮውን በስዊድን ያደረገው የ14 አመቱ ናኖል ተስፋዬ (በቅጽል ስሙ ናኒ) በተለያዩ ታላላቅ የአውሮፓ ክለቦች ራዳር ውስጥ እንደገባ ኦ-ፖስትስ የተሰኘው የእግር ኳስ ድረ ገጽ አስነብቧል። እንደ ድረ-ገፁ መረጃ ታዳጊውን የቀኝ መስመር ተከላካይ ለማዘዋወር ፍላጎት ካሳዩ ክለቦች መካከል የእንግሊዝ ፕርምየር ሊግ መሪ የሆነው ማንችስተር ሲቲ አንዱ ሲሆን የቀድሞው ሃያል ክለብ ሊድስ ዩናይትድ ተጫዋቹ ላይ ፍላጎት ያሳደረ ሌላኛው ክለብ እንደሆነ ተነግሯል፡፡የእግርኳስ ህይወቱን በስዊድን በሚገኘው ቫሳሉድ አካዳሚ የጀመረው ናኖል በ2016 ወደ አይኤፍ ስቶክሆልም አካዳሚ በማቅናት የአንድ ዓመት ቆይታ የነበረው ሲሆን ያለፉትን ወራት ወደ ቫሳሉድ ተመልሶ ለ15 አመት በታች ቡድኑ ተጫውቷል። በአሁኑ ወቅትም ቀጣይ ማረፊያውን ለመወሰን ከበርካታ ክለቦች ጋር በድርድር ላይ ይገኛል።ናኖል ትውልድ እና ዕድገቱ በስዊድን ሲሆን ከኢትዮጵያውያን ወላጆች መገኘቱ ከሁለቱ ብሄራዊ ቡድኖች ምርጫው ላደረገው የመጫወት አጋጣሚን ፈጥሮለታል። ኦ-ፖስትስ ድረገፅ እንዳስነበበው ከሆነ የ14 ዓመቱ ታዳጊ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አባል ሊሆን የሚችልበት ዕድል አለው።ተስፈኛው ታዳጊ በእግርኳስ ህይወቱ ዙሪያ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል።ስለ እግር ኳስ ጅማሬህ ጥቂት ንገረንያው ተወልጄ ያደኩት ስዊድን ነው፡፡ እዛም ባሉ የ9 እና 10 አመት በታች አካዳሚዎች ውስጥ በመግባት ነው የጀመርኩት፡፡ወደ ኢትዮጵያ መጥተህ ታውቃለህ?አዎ። ምንም እንኳን ኑሮዬ ስዊድን ቢሆንም ወደተለያዩ ሀገራት በእረፍት ወቅት እሄዳለሁ፤ ወደ ኢትዮጵያም የመሄድ ዕድሉን አግኝቻለሁ።በልጅነትህስ እንደ አርአያ ትመለከታቸው የነበሩ ተጫዋቾች አሉ? አጨዋወትህስ ከማን ጋር ይመሳሰላል?አጨዋወቴን ማመሳሰል ካስፈለገ እንደ ማርሴሎ ወይም ሄክተር ቤለሪን አይነት ነው፡፡ እንደ አርአያ እየተመለከትኳቸው ያደኩት ግን ዲዲዬ ድሮግባ እና ፈርናንዶ ቶሬስን ነው፡፡የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን በአንተ ላይ ፍላጎት አሳድሯል የሚባለው ምን ያህል እውነት ነው? ከፌደሬሽኑ ጋርስ በዚህ ጉዳይ አውርተሃል?ከኢትዮጵያ ፍላጎት እንዳለ ሰምቻለው ነገር ግን እስካሁን በቀጥታ ቀርቦ ያናገረኝ ሰው የለም።ወደፊት በእግርኳስ ህይወትህ ምን ለማሳካት አቅደሀል? ወደፊት በአውሮፓ ባሉ ታላላቅ ክለቦች ለመጫወት ነው አላማዬ፡፡ ከእንግሊዝ የዝውውር ጥያቄዎች ቀርበውልኛል፤ ነገር ግን በአሁን ሰዓት በድርድር ላይ ስለምገኝ ቀጣይ ክለቤን ማሳወቅ አልችልም።ጊዜ ወስደህ ለጥያቄዎቻችን መልስ ስለሰጠህ እናመሰግናለን፡፡ እኔም አመሰግናለሁ፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/31783
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
251e89bbedc8b1793be3f8ae8c17d1f4
a03ea16e280972aede4e6fccc68f9889
The Adventures of Robin Hood
The Adentures of Robin Hood (የሮቢን ሁድ ዠብዱዎች) ከ1955 እስከ 1959 እ.ኤ.አ. ድረስ በእንግሊዝ አገር የተሠራ ድራማ ሲሆን ስለ አፈ ታሪካዊው ዠብደኛ ሮቢን ሁድ የኢንግላንድ ንጉሥ ቀደማዊ ሪቻርድ በጀርመን አገር በታሠሩበት ጊዜ ወይም 1193 እ.ኤ.አ. የሚያሳይ ፊልም ነው። በዚሁ ዘመን የሪቻርድ ወንድም ልዑል ጆህን ኢንግላንድን በእንደራሴነት እያስተዳደሩ፣ የኖርማን ሕዝብም የአገሩ አለቆች ሁነው፣ ሮቢን ሁድ እንደአፈ ታሪኩ የኗሪ አንግሎ-ሳክሶን ወንበዴዎች ወይም አርበኞች ቡደን መሪ ሆኗል። እንዲያውም አፈ ታሪካዊው ሮቢን የተለያዩ ዕውነተኛ ታሪካዊ ወንበዴዎች በአንድላይ ያዋሕዳል። ከ1200ዎቹ እ.ኤ.አ. ጀምሮ «ሮበሆድ» የሚል ወይም መሳይ መጠሪያ ለልዩ ልዩ አመጸኞች እንደ ተሰጠ ከታሪክ መዝገቦች ይታወቃል። ከ1400 እ.ኤ.አበኋላ ደግሞ የሮቢን ሁድ እና የቡድኑ ትውፊታዊ ቅኔዎች በሰፊሊታወቁ ቻሉ። በመጨረሻ መቼቱ በልብ ወለድ ዘንድ ወደ ቀደማዊ ሪቻርድ ዘመን ተዛወረ። የሳክሶኖች ወይም የኖርማኖች አነጋገር በ 1193 እ.ኤ.አ. ለዘመናዊ ሰሚዎች ምንም አይገባቸውም ነበርና ተዋናዮቹ ሁሉ በ1950ዎቹ እ.ኤ.አ. መደበኛ በኾነው እንግሊዝኛ ያወራሉ። ከዚህም በላይ አንዳንድ የታሪክ ስኅተቶች ይገኙበታል፤ ለምሳሌ «ግኒ» የተባለው ገንዘብ ከ1700ዎቹ ነበር እንጂ በ1193 እ.ኤ.አ. ምንም አልታወቀም ነበር። ቢሆንም ለመዝናኛው የተወደደና በብዙ አገራት የተሠራጨ ፕሮግራም ሆኖ ቆይቷል:: የቴሌቪዥን ትርዒት ዩናይትድ ኪንግደም
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
de176a9d6c18f1800e17db29edce3e4f
2017475956d1931b5fe2bebbad16bbef
ዩናይትድ ስቴትስ ለኢራቅ ኃይሎች ሞሱልን ከአይስስ መልሶ ለመቆጣጠር ተጨማሪ የጦር ሠራዊት አባላት እንደምታሰማራ አስታወቀች
የኢራቅ ኃይሎች ሞሱልን ከጽንፈኛው እስላማዊ ቡድን አይስስ (ISIS) መልሶ ለመቆጣጠር በያዙት ውጊያ ለማገዝ ዩናይትድ ስቴትስ ከሁለት መቶ በላይ ተጨማሪ የጦር ሠራዊት አባላትና ስምንት አፓቺ (Apache) ተዋጊ ሄሊኮፕተሮችን ማሰማራቷን፤ የዩናይትድ ስቴትሱ የመከላከያ ሚንስትር አሽ ካርተር ባግዳድ ላይ ይፋ አደረጉ። “ኢራቅ የምታካሂደው ዋና ፍልሚያ ሞሱል ላይ የሚካሄደው መሆኑን ሁሉም ያውቃል፤” ያሉት አንድ የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚንስቴር ከፍተኛ ባለ ሥልጣን፤ “ሞሱል ለኢራቅ ጦርነት የመጨረሻዋ የፍልሚያ ሜዳ ናት፤” ብለዋል።የሞሱል ካርታየኢራቅ ኃይሎች በአክራሪው ቡድን ጠንካራ ይዞታ ስር የሚገኙ ቦታዎችን ለማስለቀቅ ባለፈው መጋቢት 15 የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ መክፈታቸው ይታወቃል። የዩናይትድ ስቴትሱ የመከላከያ ሚንስትር አሽ ካርተር፤ በኢራቅና በሶሪያ ከጽንፈኛው እስላማዊ ቡድን አይስስ ጋር በሚደረጉት ውጊያዎች አገራቸው በምታግዝባቸው መንገዶች ዙሪያ ከዩናይትድ ስቴትስ ጦር አዛዦችና የኢራቅ መሪዎችን ለመነጋገር ወደ ባግዳድ ያመሩት። “ኢራቃውያን ለውጊያው የሚፈልጉትን እገዛ ከመጠየቅ አያመነቱም፤” ያሉት፤ የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚንስቴር ከፍተኛ ባለ ሥልጣን፤ “የጦር ጀነራሎቻችንና ኮረሌኖቻችን ከኢራቃውያኑ ጋር ተቀምጠው በመመካከር ላይ ናቸው።” ብለዋል። መከላከያ ሚንስትር ካርተር በበኩላቸው ባለፈው ቅዳሜ አረብ ኢሜሬት ላይ ለጋዜጠኞት በሰጡት አስተያየት፤ የሚቀርቡበትን የምክር ሃሳቦች ዋይት ሃውስ እንደሚያጸድቃቸው፤ ያላቸውን እምነት ገልጠዋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/obama-expects-mosul-primed-for-recapture-by-end-of-2016/3292384.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
5446599785c895950d9bda27b4d7d1cf
94af91cd37e5f7036736f7d4dacc63cb
አዳማ ከተማ ዋንጫ በዚህ ወር ይካሄዳል
በአዳማ ከተማ እግር ኳስ ክለብ አስተናጋጅነት ከጥቅምት 22 ጀምሮ የአዳማ ከተማ ዋንጫ የቅድመ ዝግጅት የአቋም መፈተሻ ውድድር በከተማዋ ይካሄዳል፡፡ውድድሩን የሚያስተናግደው ክለቡ ሲሆን ከረጅም አመት በኃላም ይህ ውድድር እንደተሰናዳ ለማወቅ ችለናል፡፡ ከ2005 በፊት በነበሩ አመታት ሲዘጋጅ እንደቆየ የተነገረው ይህ ውድድር ዳግም ከስምንት ዓመት በኃላ በደመቀ መልኩ ለማሰናዳት መዘጋጀቱን ሶከር ኢትዮጵያ ከክለቡ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል፡፡በውድድሩ ላይ ራሱ አዳማ ከተማ ተሳታፊ የሚሆን ሲሆን የተስፋ ቡድኑም እንደሚካተት ተገልጿል፡፡ በተጨማሪም ጅማ አባጅፋር፣ ድሬዳዋ ከተማ፣ ሀዲያ ሆሳዕና፣ ፋሲል ከነማ፣ ሲዳማ ቡና እና ሀዋሳ ከተማን ተካፋይ እንዲሆኑ ጥሪ የቀረበላቸው ሲሆን ፋሲል ከተማ ድሬዳዋ እና ጅማ አባጅፋር ማረጋገጫን ሰጥተዋል። ሌሎች ክለቦችም የክለቡን የተሳታፊነት ጥያቄ መቀበል ከቻሉ በድምሩ ስምንት ክለቦችን በማቀፍ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚካሄድ ይሆናል፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/51265
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
494c2286c6c49045825375962dfb6e08
518143bc4744b9a0d032fcffc3295a7b
በ“እሥላማዊ መንግሥት” የታገቱ ሃያ ሺህ ሶሪያውያን
አንድ ከፍተኛ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ባለሥልጣን በሶሪያ ራካ ከተማ ውስጥ “እሥላማዊ መንግሥት” በተባለው ነውጠኛ ቡድን የታገቱ 20 ሺህ ዜጎች ከፍተኛ አደጋ ውስጥ እንደሚገኙ አስጠነቀቁ፡፡ከዚህ አደጋ እንዲያመልጡም የሚቻለው ሁሉ መደረግ አለበት ብለዋል ባለሥልጣኑ፡፡በሶርያ ጉዳይ ልዩ የተባበሩት መንግሥታት ዋና አማካሪ ኢያን ኤግላንድ በራካ የተለያዩ መንደሮች በእስላማዊ ግዛት ታግተው የሚገኙ በሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎች እጣ ፋንታ እጅግ አሳሳቢ ነው ብለዋል፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/un-syria-raqqa-8-24-2017/3999487.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
d65d0ad45ba6b4af1188353a00b1aa37
13ce3a9f06a92b3f95fe3b3c478b8c7a
የቀድሞው የብራዚል መሪ በ1.14 ሚ. ዶላር ሙስና ፍ/ ቤት ይቀርባሉ
የቀድሞው የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ከታዋቂው የአገሪቱ የነዳጅ ኩባንያ ፔትሮባርስ 1.14 ሚሊዮን ዶላር በጉቦ መልክ መቀበላቸው በመረጋገጡ የቀረበባቸው የሙስና ክስ በፍርድ ቤት ተቀባይነት ማግኘቱንና በቅርቡ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ መባሉን ቢቢሲ ዘገበ፡፡በ70 አመቱ ዳ ሲልቫ ከነዳጅ ኩባንያው ጋር የተጠቀሰውን ገንዘብ በጉቦ መልክ መቀበላቸውንና ኦኤኤስኤስኤ ከተባለው የአገሪቱ የኮንስትራክሽን ኩባንያ ጋር በተያያዘ የሙስና ወንጀል መፈጸማቸው በበቂ ማስረጃዎች መረጋገጡን የጠቆመው ዘገባው፤የዳ ሲልቫ ሚስትና ሌሎች ስድስት ግለሰቦችም በሙስና ወንጀሉ ተሳታፊ ናቸው መባላቸውንም ገልጧል፡፡ዳ ሲልቫ ሶስት የሙስና እና አንድ የገንዘብ ማጭበርበር ክሶች እንደተመሰረቱባቸው ያመለከተው ዘገባው፤ የቀረቡባቸው ክሶች እያንዳንዳቸው ከ10 እስከ 16 አመት የሚደርስ የእስራት ቅጣት የሚያስጥሉ እንደሆኑም ጠቁሟል። ብራዚልን እ.ኤ.አ ከ2003 እስከ 2011 ያስተዳደሩት ሉላ ዳ ሲልቫ የቀረበባቸውን የወንጀል ክስ በመቃወም፣ የተባለውን የወንጀል ድርጊት በፍጹም አልፈጸምኩም፤ የውሸት ክስ ነው የተመሰረተብኝ በማለት ክደዋል ተብሏል፡፡ፔትሮባርስ ከተባለው የአገሪቱ የነዳጅ ኩባንያ ጋር በተያያዘ የተፈጸመውንና በኩባንያው ባለአክሲዮኖችና በግብር ከፋዩ ህዝብ ላይ የ12.6 ቢሊዮን ዶላር ኪሳራ ያስከተለውን ከፍተኛ የሙስና ቅሌት በተመለከተ ላለፉት ሁለት አመታት ምርመራ ሲደረግ መቆየቱንም ዘገባው አስታውሷል፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=18882:%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%8B%B5%E1%88%9E%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%8B%9A%E1%88%8D-%E1%88%98%E1%88%AA-%E1%89%A0114-%E1%88%9A-%E1%8B%B6%E1%88%8B%E1%88%AD-%E1%88%99%E1%88%B5%E1%8A%93-%E1%8D%8D--%E1%89%A4%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%89%80%E1%88%AD%E1%89%A3%E1%88%89&Itemid=212
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
10dac19cd75ce520089a96dd1b54c802
1b02b70979cbe38071a3893f803d05fc
ከአፍሪካ ህብረት ባለሙያዎች ጋር የሁለትዮሽ ስብሰባ እንዲያካሂዱ የቀረበውን ሀሳብ ኢትዮጵያና ግብጽ መቀበላቸው ተገለጸ
በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ፦ የአፍሪካ ህብረት አስፈጻሚ ምክር ቤት ሊቀመንበር ድርድሩን ለማስቀጠል ይረዳል በሚል ሃገራቱ ለሶስት ቀናት ከአፍሪካ ህብረት ባለሙያዎች ጋር የሁለትዮሽ ስብሰባ እንዲያካሂዱ ያቀረበውን ሀሳብ  ኢትዮጵያ እና ግብጽ ሲቀበሉት ሱዳን ለመቀበል ፈቃደኛ አለመሆኗ ተገለጸ።የኢትዮጵያ፣ ግብጽ እና ሱዳን የውጭ ጉዳይ እና የውሃ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሶስትዮሽ ስብሰባ ትናንት ባወጣው መግለጫ፣ የሶስትዮሽ ስብሰባው ትናንት በደቡብ አፍሪካ የዓለም አቀፍ ግንኙነትና ትብብር ሚኒስትር እና የአፍሪካ ህብረት አስፈጻሚ ምክር ቤት ሊቀመንበር ተካሂዷል።ስብሰባው ባለፈው ሳምንት እንዲካሄድ ስምምነት ተደርሶበት የነበረው የሶስትዮሽ ስብሰባ ሱዳን ባለመገኘቷ ምክንያት ሳይካሄድ ከቀረ በኋላ የተካሄደ መሆኑን አመልክቷል፡፡የአፍሪካ ህብረት አስፈጻሚ ምክር ቤት ሊቀመንበር ድርድሩን ለማስቀጠል ይረዳል በሚል ሃገራቱ ለሶስት ቀናት ከአፍሪካ ህብረት ባለሙያዎች ጋር የሁለትዮሽ ስብሰባ እንዲያካሂዱ፣ በማስከተል የሶስትዮሽ ስብሰባ እንዲካሄድ እና ውጤቱ ለሊቀመንበሯ እንዲገለጽ ሃሳብ ማቅረቡን ጠቁሟል ፡፡ኢትዮጵያ እና ግብጽ ይህን ሀሳቡን ተቀብለው ለመቀጠል የተስማሙ መሆናቸውን ያስታወቀው መግለጫው ሱዳን ሃሳቡን አለመቀበልዋን ገልጿል። ስብሰባው በዚሁ መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ባለፈው ሳምንት በተካሄደው ስብሰባ ሱዳን የሶስትዮሽ ስብሰባ እንዳይካሄድ እና ስብሰባዎች ከአፍሪካ ህብረት ባለሙያዎች ጋር ብቻ እንዲደረጉ አቋም መያዟ ያስታወሰው መግለጫው ፣ በትናንቱ ስብሰባ ሀገራቱ ከአፍሪካ ህብረት ባለሙያዎች ጋር የሁለትዮሽ ስብሰባ ያድርጉ የሚለው ሃሳብ ሲቀርብ፣ ሱዳን የባለሙያዎቹ የተጨማሪ ኃላፊነት ቢጋር ካልተዘጋጀ በቀር መካሄድ አይችልም የሚል አቋም መያዙዋን አመልክቷል፡፡መግለጫው ኢትዮጵያ የሱዳንን ጥያቄዎች ለመመለስ እንዲቻል በግድብ ደህንነት፣ በመረጃ ልውውጥ እንዲሁም በሌሎች ቴክኒካዊ ጉዳዮች ላይ መፍትሄ ለመስጠት ዝግጁነቷን መግለጿንም አመልክቷል ፡፡ አሁኑም ውጤታማ እና እንካ ለእንካ መርህ ላይ የተመሰረተ የመረጃ ልውውጥ ለመመስረት ፈቃደኛ መሆኗን አሳውቋል፡፡በቀጣይነት የአፍሪካ ህብረት የአስፈጻሚ ምክርቤት ሊቀመንበር ለአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የስብሰባውን ውጤት የሚያቀርቡ ሲሆን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ምክርቤት የሚሰጠው አቅጣጫ እንደሚጠበቅ መግለጫው አመልክቷል ፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=39240
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
741f435612bde4a9c2b6552e7bf622b6
7e8fab42036efc99b4947e34aef0885e
ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና 12ኛው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሆኑ
የትምህርት ሚኒስቴር ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃናን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አድርጎ ሰየመ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አመራር ቦርድ ጥር 10 ቀን 2010 ዓ.ም. ባደረገው ስብሰባ፣ ከመረጣቸውና ለትምህርት ሚኒስቴር ከላካቸው የመጨረሻ ሦስት ዕጩዎች  በቀለ ጉተማ ጀቤሳ (ፕሮፌሰር)፣ ጀይሉ ዑመር ሁሴን (ዶ/ር) እና  ጣሰው ወልደ ሃና ካህሳይ (ፕሮፌሰር) መካከል  ነው ፕሮፌሰር ጣሰው ሊሰየሙ የቻሉት፡፡ዩኒቨርሲቲው ለአመልካቾች ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት 22 ኢትዮጵያውያንና የውጭ አገሮች ምሁራን ዩኒቨርሲቲውን ለመምራት ተመዝግበው ነበር፡፡ከዩኒቨርሲቲው ድረ ገጽ የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው፣ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመርያ መሠረት ለስድስት ዓመታት ዩኒቨርሲቲውን የሚመራ ፕሬዚዳንት ለመቅጠር ኅዳር 1 ቀን 2010 ዓ.ም. የወጣውን የቅጥር ማስታወቂያ በግልጽ ውድድር በማድረግ፣ ከኅዳር 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ፍላጎቱ ያላቸው 22 ምሁራን ከአገር ውስጥና ከውጭ ማመልከታቸው ይታወሳል፡፡‹‹ፕሬዚዳንት መሆን ቢችሉ ምን ምን ሥራዎችን ለዩኒቨርሲቲው ይሠራሉ?›› የሚለው በስትራቴጂካዊ ዕቅድ ማስቀመጥ መሠረታዊው መሥፈርት በመሆኑ ሁሉም ተወዳዳሪዎች ያቀረቡ ሲሆን፣ በቂ የትምህርት ዝግጅት የሌላቸው ዘጠኙ እንዲቀነሱ ተደርጓል፡፡ በቀሪዎቹ 13 ምሁራን  ላይ በተደረገው የጥያቄና መልስ ክንውን መሠረት፣ እንዲሁም በተሰጠው ምዘናዊ ድምፅ ለፍፃሜ ግማሽ ካለፉት አምስቱ  ዕጩ ተወዳዳሪዎች ለመጨረሻው ውሳኔ የደረሱት  ሦስቱ ናቸው፡፡አዲሱና 12ኛው ፕሬዚዳንት ሆነው የተሰየሙት ፕሮፌሰር ጣሰው የኢኮኖሚክስ ፕሮፌሰር ሲሆኑ፣ ከኔዘርላንድስ ዋጌንግን (Wageningen) ዩኒቨርሲቲ በኢኮኖሚክስ የዶክትሬት ዲግሪ አግኝተዋል፡፡ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው እስካሁን ያገለገሉበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ከመቀላቀላቸው በፊት በሃሮማያ ዩኒቨርሲቲ አገልግለዋል፡፡ በተጓዳኝም የአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር ናቸው፡፡ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ጋር በመሆን የኢትዮጵያ የድህነት ቅነሳ ጥናትን በማስተባበር ለዓመታት ተሳትፎ በማድረግም ይጠቀሳሉ፡፡መረጃዎች እንደሚያስረዱት፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ1943 ዓ.ም. በኮሌጅ ደረጃ ሲቋቋም በመሪነት ያደራጁት ካናዳዊው የኢየሱሳውያን (ጄዝዊቶች) ተከታይ የነበሩት ዶ/ር ሉሲዬን ማቴ (Dr. Lucien Matte) የመጀመሪያው ፕሬዚዳንት ሆነው እስከ 1954 ዓ.ም. አገልግለዋል፡፡ የመጀመርያው ኢትዮጵያዊ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሆነው ከሐምሌ 1954 እስከ መጋቢት 1961 ዓ.ም. የሠሩት ደግሞ ደጃዝማች ካሳ ወልደ ማርያም ነበሩ፡፡ዩኒቨርሲቲውን በሰባት አሠርታት ጉዞው የመሩት ሌሎቹ ፕሬዚዳንቶች ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ፣ ፕሮፌሰር አንድርያስ እሸቴ፣ ፕሮፌሰር እሸቱ ወንጨቆ፣ ፕሮፌሰር ሞገሴ አሸናፊ፣ ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ተፈራ፣ ዶ/ር ዓቢይ ክፍሌ፣ ዶ/ር ዱሪ መሐመድ (ለሁለት ጊዜ)፣ ዶ/ር ታዬ ጉልላትና ዶ/ር አክሊሉ ሀብቴ ናቸው፡፡አንጋፋው የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ‹‹ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ›› በሚል መጠሪያ በ1943 ዓ.ም. ከተቋቋመ በኋላ በ1954 ዓ.ም. ወደ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ በመሸጋገር፣ ዘውዳዊ ሥርዓቱ እስካከተመበት 1967 ዓ.ም. ድረስ ይጠራበት ነበር፡፡ ለአጭር ጊዜ ‹‹ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ›› ከተባለ በኋላ አሁን የያዘውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መጠርያን ይዞ ዘልቋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/7347
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
c104d4b2096f4bfa87c063ef648ff9ad
14dee389474a98a34ba5c194e711adbc
እብናት (ወረዳ)
እብናት ከ1950ዎቹ ጀመሮ በወረዳነት የተዋቀረ፣ በደቡብ ጎንደር የሚገኝ ክፍል ሲሆን የአስተዳደር ማዕከሉ በተመሳሳይ ስም እብናት ከተማ ነው። እብናት ወረዳ ውስጥ 35 የገጠር ቀበሌዎች እና 1 የከተማ ቀበሌ ይገኛል። ጥር 12፣ 1600 ዓ.ም. ዓፄ ሱሰንዮስ ወደዚህ አካባቢ በዘመተ የኦሮሞ ቡድን ላይ ድንገት ጦርነት በመክፈት ወደ 12፣000 የቡድኑ አባሎችን በመግደል እና በራሱ ላይ ደግሞ 400 ጉዳት በማድረስ በታሪክ ተጠቅሶ ይገኛል። ምንም እንኳ በግል እና በአካባቢያዊ ጥቅም ምክንያት መጀመሪያ ላይ የአርበኞች ትግል እብናት ውስጥ የቀዘቀዘ የነበር ቢሆንም በኋላ ግን የበጌምድር የአርበኞች ትግል ማዕከል በመሆን በጣሊያን ወራሪ ሃይል ላይ ብዙ ትግል በዚህ ቦታ ተካሂዷል። በ1974 ዓ.ም. እብናት ውስጥ የርሃብተኞች መርጃ ካምፕ የተቋቋመ ሲሆን፣ ካምፑ በመጀመሪያ 7፣000 ሰዎችን ሲያስተናግድ በ1977 ዓ.ም እስከ 50፣000 ሰዎችን አስጠልሎ ነበር። በ'77 ዓ.ም. በደርግ ባለስልጣን ትዕዛዝ ካምፑ ፈርሶ ሰዎቹ ያልምንም ርህራሄ ወደ መጡበት ወሎ ክፍለሃገር እንዲሄዱ የታዘዙ ሲሆን፣ በተባበሩት መንግስታት ሰራተኞች ጣልቃ ገብነት፣ ከካምፑ ተሰደው ከተደበቁበት ያካባቢው ተራራ እንደገና ተመልሰው በዚሁ ካምፕ ኑሮ እንደጀመሩ የተባበሩት መንግስታት ሰነዶች ያስታውቃሉ። አወ እብናት ታሪካዊ ቦታናት የሕዝብ ስብጥር ማጣቃሻ {{|12|10|N|38|05|E|display=title|type:adm3rd_region:ET}} የኢትዮጵያ ወረዳዎች ጎንደር እብናት
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/yosefw/amharic-wikipedia
0fafa6172c0345fc67377893346755be
aea9e87f1de6529f0a866cb75520aee8
የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስትር ወደ ሰሜን ኢራቅ ተጉዘዋል
የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስትር አሽ ካርተር የእስልምና መንግሥት ነኝ በሚለው ጽንፈኛ ቡድን ላይ የሚካሄደው ውጊያ ስለሚስፋፋበት የኩርዶች መሪዎችን ለማነጋገር ወደ ሰሜን ኢራቅ ተጉዘዋል።ሚኒስትር ካርተር ዛሬ ኢርቢል አውሮፕላን ጣቢያ ሲደርሱ የኢራቅዋ ራስ ገዝ አስተዳደር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ቁባድ ታላባኒ ተቀብለዋቸዋል።በሁዋላ ደግሞ ከኩርድ ፕሬዚደንት ማሱድ ባርዛኒ እና በካባቢው ካሉ የዩናይትድ ስቴትስ ጋር ተገናኝተው ይነጋገራሉ።የኢራቅ ኩርዶች ዩናይትድ ስቴትስ በምትመራው ጸረ የእስልምና መንግስት ዘመቻ ከሚካፈሉ ዋና ዋና የምድር ጦር ወታደሮች አንዱ እየሆኑ መጥተዋል። ጽንፈኛው ቡድን በተከታታይ ሽንፈት እየደረሰበት ይሁን እንጂ አሁንም ኢራቅና ሶሪያ ውስጥ ስፋት ያለው ግዛት እየተቆጣጠረ ነው።የአሜርካው የመከላከያ ሚኒስትር ትናንት ረቡዕ ኣስቀድሞ ይፋ ባልተደረገ ጉብኝት ባግዳድ ገብተው ከጠቅላይ ሚኒስትር ሃይደር ኣል ኣባዲ እና ከመከላከያ ሚኒስትሩ ኻሊድ ኣል ኦባይዲ ጋር መወያየታቸውኛ ዩናይትድ ስቴትስ ጸረ አይስስ ዘመቻው እንዲፋጠን የምትፈልግ መሆኑን አስገንዝበዋቸዋል።
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/us-defence-secratary-ashton-carter-travels-to-iraq-for-a-meeting-on-isis/3108400.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
b32bc57b2f604b8afbc6e2d54e468e7b
82ee5f1041c9e9a89ab42bc6b22c0c10
በናይጀሪያ ባለፉት 18 ወራት ከ255 በላይ ተማሪዎች በአሸባሪዎች ተገድለዋል
ቦኮ ሃራም በአንድ ቀን ብቻ 209 ትምህርት ቤቶችን አቃጥሏልፕሬዚዳንቱ ዳግም ከተመረጥኩ ቦኮ ሃራምንና ሙስናን አጠፋለሁ ብለዋል  ባለፈው ሰኞና ረቡዕ  ዮቤ በተባለ የናይጀሪያ ግዛት በምትገኘው ፖቲስኩም ከተማና  ኮንታጎራ በተባለች ከተማ በሚገኙ ትምህርት ቤትና ኮሌጅ ላይ በአጥፍቶ ጠፊዎች በተፈጸሙ የቦንብ ፍንዳታዎች  የሞቱትን ከ52 በላይ ተማሪዎች ጨምሮ፣ በአገሪቱ ባለፉት 18 ወራት ከ255 በላይ ተማሪዎች በአሸባሪዎች እንደተገደሉ ተዘገበ፡፡የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ጉድላክ ጆናታን፤ በተደጋጋሚ የሽብር ጥቃት ዜጎችን ለህልፈት በመዳረግ ላይ የሚገኘውን ቦኮ ሃራም የተባለ ቡድንና ሙስናን ከአገሪቱ ለማጥፋት በሚል ለሁለተኛ ዙር ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንደሚወዳደሩ አስታውቀዋል፡፡የምዕራባውያን ትምህርት መቆም አለበት የሚል አቋም ይዞ የሚንቀሳቀሰው ቦኮ ሃራም የተባለ የአሸባሪዎች ቡድን፣ በተለይ ካለፈው አመት ግንቦት ወር ጀምሮ በአገሪቱ የተለያዩ ግዛቶች በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የሽብር ጥቃት መፈጸሙን አጠናክሮ መቀጠሉን የጠቆመው ዘገባው፣ ባለፈው ሰኞና ረቡዕ የተከሰቱት ጥቃቶችም በዚሁ አሸባሪ ቡድን እንደተፈጸሙ ይገመታል ብሏል፡፡ባለፈው ሚያዝያ ወር በቺቦክ ከተማ ወደሚገኘው ትምህርት ቤታቸው በማምራት ላይ የነበሩ 276 ናይጀሪያውያን ልጃገረዶችን የጠለፈው አሸባሪ ቡድኑ፤ በተማሪዎች ላይ ግድያ መፈጸም ከጀመረ መቆየቱን ዘገባው ጠቁሟል፡፡ቦኮ ሃራም ከሳምንታት በፊት ካንኮ በተባለች ከተማ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ በነበሩ ተማሪዎች ላይ በከፈተው ተኩስ፣ 13 ያህል ተማሪዎችን መግደሉን ያስታወሰው ዘገባው፣ በከተማዋ የተለያዩ ክፍሎች ሌሎች 15 ተማሪዎችን እንደገደለም  አክሎ ገልጧል፡፡ባለፈው የካቲት ወር በዮቢ ግዛት በሚገኝ የመንግስት ኮሌጅ ላይ ባደረሰው ጥቃት 59 ተማሪዎች መሞታቸውን፤ በመስከረም ወር ላይ በግብርና ማሰልጠኛ ተቋም 44 ተማሪዎችንና መምህራንን መግደሉን፤ በሃምሌ ወር በማሙዱ ከተማ አዳሪ ትምህርት ቤት ባደረሰው ጥቃት 29 ተማሪዎችና መምህራን መሞታቸውን አስታውሷል፡፡ ቦኮ ሃራም ባለፈው ወር፣ 209 ትምህርት ቤቶችን ማቃጠሉንና በሚሊዮኖች ዶላር የሚቆጠር የንብረት ውድመት መፈጸሙን ዘገባው አመልክቷል፡፡ ለቦኮ ሃራም ጥቃት ተገቢውን ምላሽ አልሰጡም በሚል በዜጎቻቸው እየተተቹ ያሉት የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ጉድላክ ጆናታን በበኩላቸው፤ ቦኮ ሃራምንና ሙስናን ከአገሪቱ የማጥፋት አላማቸውን ከግብ ለማድረስ ለሁለተኛ ዙር ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እንደሚወዳደሩ ማስታወቃቸውን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡አሸባሪ ቡድኑ አገሪቱንና ዜጎቿን ለማጥፋት ቆርጦ ተነስቷል ያሉት ጆናታን፣ ከተመረጡ ቡድኑ ያገታቸውን ልጃገረዶች እንደሚያስለቅቁና የሽብር ሰንሰለቱን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንደሚበጣጥሱ ቃል ገብተዋል፡፡
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=15207:%E1%89%A0%E1%8A%93%E1%8B%AD%E1%8C%80%E1%88%AA%E1%8B%AB-%E1%89%A3%E1%88%88%E1%8D%89%E1%89%B5-18-%E1%8B%88%E1%88%AB%E1%89%B5-%E1%8A%A8255-%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%B8%E1%89%A3%E1%88%AA%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%89%B0%E1%8C%88%E1%8B%B5%E1%88%88%E1%8B%8B%E1%88%8D&Itemid=212
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
d8bfbffc5938320e14b5381db9efd676
64d0b3cd98164661d82ee6761487de30
“ወደፊት በቋሚነት ለሀገሬ መጫወት እፈልጋለሁ” ተስፈኛው ግብ ጠባቂ ጆርጅ ደስታ
ዘንድሮ በፕሪምየር ሊጉ በወልቂጤ ከተማ የሚገኘው ግብ ጠባቂው ጆርጅ ደስታ በዛሬው የተስፈኛ አምዳችን ላይ ተመልክተነዋል፡፡ተወልዶ ያደገው ባቱ(ዝዋይ) ከተማ ነው፡፡ አሰልጣኝ እዮብ ሊፒ እና ራህመቶ በሚያሰለጥኑት ዝዋይ ፕሮጀክት ውስጥ ነበር በተከላካይነት እግርኳስን መጫወት የጀመረው። በዚህ ሁኔታ አንድ ቀን ላይ ከቡድናቸው መሐል ግብ ጠባቂ ሆኖ የሚጫወተው የፕሮጀክታቸው አባል በመቅረቱ ለዛች የልምምድ ወቅት ብቻ ግብ ጠባቂ ሆኖ ተጫወተ። በድንገት የገባበት ግብ ጠባቂነትም ለሱ መልካም ሆነለትና የጓደኞቹ ምክር ታክሎበት በግብ ጠባቂነቱ ፀንቶ ቀረ።ያኔ የጀመረው የጆርጅ ደስታ የግብ ጠባቂነት ህይወት እያደገ እየመጣ ባሳየውም አስደናቂ ብቃት በተደጋጋሚ የትውልድ አካባቢውን እንዲሁም ደግሞ ኦሮሚያ ክልልን የመወከል አጋጣሚን አግኝቶም ተጫውቷል፡፡ ሙገር ቢ ከ2007 እስከ 2008 በታዳጊ እድሜው ቆይታን ያደረገ ሲሆን ታዳጊን በማፍራት የማይታማው የያኔው ሙገር ሲሚንቶም ለጆርጅ ትልቅ የትምህርት ማዕከልም ሆኖታል፡፡ በ2009 በሙገር ዋናው ቡደን የማደግ ዕድልን ቢያገኝም በቤተሰብ ናፍቆት የተነሳ ወደ ትውልድ ከተማው ተመልሶ ለባቱ ከነማ ጥቂት ጊዜን ብቻ ካሳለፈ በኃላ የገጠመው ጉዳት ለጥቂት ጊዜ በቤት ለማሳለፍ ተገደደ። ተስፋ ያልቆረጠው ወጣቱ ግብ ጠባቂ ግን ከህመሙ ካገገመ በኃላ በአርሲ ነገሌ እና ቡታጅራ ከተማ እንዲሁም አምና በ2011 በከፍተኛ ሊጉ መድን ሲጫወት ቆይቷል፡፡ በመድን ቆይታው የ2011 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ በመባል የተሸለመው ይህ ተስፈኛ ዘንድሮ በፕሪምየር ሊጉ ክለብ ወልቂጤ ከተማ እየተጫወተ የሚገኝ ሲሆን ምንም እንኳን የክለቡ ሦስተኛ ግብ ጠባቂ መሆን ቢችልም አልፎ አልፎ በቆሚነት ሲሰለፍ የሚያሳየው ብቃትም አስገራሚ ነው፡፡ ተጫዋቹም በዛሬው የተስፈኛ አምዳችን እንግዳ ነው።“የግብ ጠባቂ አሰልጣኝ በለጠ ወዳጆ እና ለኔ አርአያ የሆነኝን ተክለማርያም ሻንቆን ማመስገን እፈልጋለሁ። በለጠ ወዳጆ ይመክረኝ እና ያበረታታኝ ስለነበር ዕድገቴ እየፈጠነ መጥቷል። ተክለማርያም ሻንቆ ሲጫወት እሱን እያየሁ ልክ እንደሱ መሆን እፈልግ ነበር። ሲጫወት በጣም ደስ ይለኛል። እንደውም ብዙዎቹ እሱን አይቼ ነው እዚህ የደረስኩት ስላቸው አንተ የተክለማርያም (ጎሜዝ) ተተኪ ነህ ይሉኛል። እሱን በጣም አደንቀዋለሁ፡፡” አምና መድን እያለው ነው ለጨዋታ ክልል ሄደን ነበር። ያሬድ የሚባል ግለሰብ ከፌዴሬሽን ደውሎ የከፍተኛ ሊግ ኮከብ ግብ ጠባቂ እጩ ውስጥ አለህ አለኝ። እኔ ግን እውነት አልመሰለኝም፤ አጥብቆ ሲነግረኝ ሽልማቱ ትልቅ ስለነበረ አሁንም ለእኔ እውነት አልመስል አለኝ። እሱም መልሶ ጆርጅ በትኩረት እየው ካፒታል ሆቴል ነው የሽልማት ዝግጅቱ አለኝ። እኔም ትልቅ ስሜት በሰአቱ ተሰማኝ። ሽልማቱንም ካገኘሁ በኃላ ከምነግርህ በላይ ውስጤ ላይ የተለየ ስሜት ተሰማኝ።” በመድን አንድ ዓመት ብቻ ብቆይም ክለቡን በጣም ማመስገን እፈልጋለሁ። እኔ ልሸለም እንጂ መድን ፕሪምየር ሊግ ሳይገባ መቅረቱ ረብሾኝ ነበር። በጥቃቅን ስህተት ነው ያን እድል ያጣነው። አቻ ስንወጣ እንኳን እንናደድ ነበር። እስከ መጨረሻው ድረስ ሄደናል። ይሄ እግር ኳስ ነው፤ የእድልም ጉዳይ ነው፡፡” አሁን ወልቂጤ ነኝ። ለሀገራቸው ጭምር የተጫወቱ ሁለት ልምድ ያላቸው ግብ ጠባቂዎች ከእኔ ጋር አሉ። ሜንሳህን ከዚህ በፊት ሀዋሳ ሲጫወት በአጋጣሚ አይቼዋለሁ። በጣም ጎበዝ ነው፤ ይድነቃቸውንም አይቸዋለሁ። እነሱ ለእኔ ወንድሞቼ እንጂ የስራ ጓደኞቼ አይደሉም። ይድነቃቸው እንደ ታላቅ ወንድም ይመክረኛል። አንድ ዓመት ከእነሱ ጋር በመሆኔ ደስተኛ ነኝ። ሁለቱም ትልቅ ቦታ እንድደርስ በጣም ያበረታቱኛል። የሚጎለኝን ከእነሱ እያየሁ ከፈጣሪ ጋር ለመሙላት እታገላለሁ፡፡“በኦሊምፒክ እና ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ነበርኩ። ወደፊት በቋሚነት ተሰልፌ ለሀገሬ መጫወት ፈልጋለሁ። የፕሪምየር ሊጉ ኮከብ ለመሆንም ጠንክሬ እሰራለሁ። ከጎኔ እናት እና አባቴ አሉ፤ ግን እናቴ ሁሌም ከጎኔ በመኖሯ ነው ለዚህ የበቃሁት። ለኔ ትጨነቃለች፤ ለእኔ እዚህ መድረስ ትልቅ ቦታ አላት። ለዝዋይ ልጆች እና ወደ ውድድር እንድገባ ላደረገኝ ዳዊት ሀብታሙም ምስጋናዬ ይድረስልኝ”፡፡
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/58205
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
415f72cf41a15d7e24bda72f6568a405
878400344c39b6021b2789d12db85028
አሜሪካ የኒዉክለር ስምምነቱን የማታከብር ከሆነ ምላሹ የከፋ እንደሚሆን ኢራን አስጠነቀቀች
ስድስቱ የአለም ኃያላን መንግስታት በ2015 ከኢራን ጋር የገቡትን የኒዉክለር ስምምነት አሜሪካ የማታከብር ከሆነ የኢራን ምላሽ የከፋ እንደሚሆን ኢራን አስጠንቅቃለች።የኢራኑ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሩሃኒ ሀገራቸዉ በ2015 ከአለም ሀያን ጋር የገባችዉን የኒዉክለር ስምምነት የአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንዲያከብሩ ጥሪ ያቀረቡ ሲሆን ፤የፕሬዝዳንት ትራምፕ ምላሽ ከዚህ በተቃራኒ የሚሆን ከሆነ ግን ዉጤቱ የከፋ እንደሚሆን አስጠንቅቀዋል።ኢራን ለአመታት ስታካሂድ በነበረችዉ የኒዉክር ኃይል ግንባታ ምክንያት ከኃያላኑ መንግስታት ጋር አመታትን የዘለቀ ዉዝግብና እሰጥ አገባ ዉስጥ ገብታ ቆይታለች።በተለይም ኢራን የኒዉክለር ግንባታዬ ለኃይል ምንጭነት የሚያገለግል ነዉ ብትልም ኃያላኑ መንግስታት በተቃራኒዉ ሀገሪቱ የኒዉክለር ጦር መሳሪያን ለመገንባት እያካሄደች ያለችዉ ጥረት ነዉ በሚል ሲወቅሷትና ከተግባሯ እንድትታቀብም በተደጋጋሚ ሲያስጠነቅቋት ቆይተዋል።የሀያላኑ ውትወታና ማስፈራራት የቀጠለ ቢሆንም ኢራን ግን ከተግባሯ ባለመታቀቧ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታዉ ምክር ቤት በፈረንጆቹ 2006 ባስተላለፈዉ ዉሳኔ በኢራን ላይ የተለያዩ ምጣኔ ሀብታዊ ማእቀቦችን ለማስተላለፍ ተገድዷል።ከዚያን ጊዜ ጀምሮም ለ9 አመታት ያክል ኢራን በተጣሉባት ማዕቀቦች ምክኒያት ምጣኔ ሀብቷ ክፉኛ መሽመድመዱ የሚታወስ ነዉ።ሆኖም ግን ኢራን በማእቀቦቹ ብዛት በደረሰባት ኪሳራ ምክኒያት መለሳለስ በማሳየቷና በቀድሞዉ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ኢራንና ኃያላኑ መንግስታት 2015 ላይ ከስምነት መድረስ ችለዋል።በስምምነቱ መሰረት ኢራን የኒዉክለር መርሃ ግብሯን ጋብ ለማድረግ ስትስማማ ሀያላኑ መንግስታት ደግሞ በኢራን ላይ የጣሉትን ማእቀቦች ለማለዘብ መስማማታቸው ይታወሳል።በርግጥ ለስምምነቱ መስመር ያአሁኑ የኢራን ፕሬዝዳንት ሀሰን ሩሃኒ ለዘብተኛ አቋምም አስተዋፅኦ እንደነበረዉ ይነገራል።ኢራን በሚያዝያ 2015 በስዊዘርላንድ ላዉዜን በተካሄደዉ ስምምነት ከቻይና፣ ከሩስያ፣ ከፈረንሳይ፣ ከታላቋ ብሪታንያ፣ ከጀርመንና ከአሜሪካ ጋር በገባችዉ የኒዉክለር ስምምነት ብቻ በየአመቱ ከ110 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ታተርፋለች።በተለይም ተጥለዉባት የነበሩት ማዕቀቦች በመነሳታቸዉ ምክኒያት ሀገሪቱ ወደ አለም አቀፉ ገበያ መቀላቀሏ ተጨማሪ ፋይዳ እንደሚሰጣትም ይነገራል። ታዲያ ለስምምነቱ መሳካት የኦባማ አስተዳዳር ከፍተኛ አስተዋፅኦ ቢኖረዉም ከሳቸዉ በኋላ ስልጣኑን የያዙት ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስምምነቶቹን የማይቀበሉት መሆኑና ከስምምነቱም ሀገራቸዉን ለማዉጣት በተደጋጋሚ ዛቻዎችን በማሰማታቸዉ ምክኒያት በረድ ብሎ የነበረዉ የሁለቱ ሀገራት ዉዝግብ ዳግም ወደ ቦታዉ የተመለሰ ይመስላል።ሰሞንኛዉ የፕሬዝዳንት ሀሰን ሩሃኒ ማሳሰቢያም ይህንኑ የሚያሳብቅ ይመስላል። ፕሬዝዳንቱ በቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት በተላለፈዉ ንግግራቸዉ አሜሪካ ከኢራን ጋር የገባችችበትን ስምምነት አክብራ በቃሏ የማትገኝ ከሆነች የሀገራቸዉ ምለሽ ጠንካራ እንደሚሆን አስጠንቅቀዋል።ፕሬዝዳንት ሩሃኒ የማስጠንቀቂያ መልዕክቱን ያስተላለፉት ፕሬዝዳንት ትራምፕ የ2015ቱን ስምምነት ለማሻሻል ያስቀመጡት የግንቦት 12ቱ የመጨረሻ ቀነ ቀጠሮ ከመድረሱ ከሳምንታት በፊት እንደሆነም ተነግሯል።በፕሬዝዳንት ትራምፕ እምነት ሀያላኑ መንግስታት ከኢራን ጋር የገቡት የኒዉክለር ስምምንት በታሪክ አስከፊዉ ስምምነት በመሆኑ ስምምነቱ በሌላ የተሻለ ስምምነት የማይተካ ከሆነ ስምምነቱን ቀዳደዉ ለመጣል እንደሚፈልጉ ሲገልፁ ቆይተዋል። ትራምፕ ይህን ይበሉ እንጂ በርካታ የአለም መሪዎች ከሳቸዉ በተቃራኒ መስመር ላይ ቆመዉ ፕሬዝዳንቱ ከስምምነቱ እንዳይወጡና ሀገራቸዉም በቃሏ እንድትፀና እያስገነዘቡ ይገኛሉ።ለሶስት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት በአሜሪካ የሚገኙት ወጣቱ የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮንም የዚሁ ሀሳብ ደጋፊ ናቸዉ።ፕሬዝዳንት ማክሮን ወደ አሜሪካ እግራቸዉን ከማንሳታቸዉ በፊት እሁድ እለት በሰጡት ቃለምልልስ ትራምፕ ከስምምነቱ ለመዉጣት የሚወስኑ ከሆነ ሌላ ሁለተኛ አማራጭ አለመኖሩን ሊረዱ ይገባል ብለዋል።ፕሬዝዳንቱ አክለዉም የኢራን የኒዩክለር ስምምነት እንከን አልባ እንዳልሆነ እንደሚረዱና ሌላ አማራጭ ባለመኖሩ ግን በስምምነቱ መቀጠልን እንደሚመርጡ ገልጸዋል።ሆኖም ሰውየው የፕሬዝዳንት ትራምፕ የቅርብ ሰው በመሆናቸው የኢራን ኒዩክለር ስምምነት እንዲጠበቅ ግፊት ሊያደርጉ ይችላሉ ተብሎ ተገምቷል፡፡የትራምፕ ማስፈራሪያ የበረታባት ኢራንም በቅርቡ የአጸፋ ምላሽ ለመስጠት ተገዳለች።የኢራኑ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጃቫድ ዛሪፍ እሁድ እለት ሲቢኤስ ከተባለዉ የአሜሪካዉ የቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ሲናገሩ አሜሪካ ከስምምነቱ የምትወጣ ከሆነ ሀገራቸዉ ትታዉ የነበረዉን የኒዉክለር ግንባታ በከፍተኛ ፍጥነት እንደምትቀጥልበት ተናግረዋል።ሆኖም ከዚህ በፊት በነበረዉ ስምምነት አሜሪካ እንኳን ከስምምነቱ የምትወጣ ከሆነ ኢራን በቃሏ ፀንታ በስምምነቱ እንደምትቆይ ቃል ገብታ እንደነበር ዘገባዉ አስታዉሷል። (አልጀዚራ)
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33831/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
3448c2814209b1641b5301d204c20bee
e8cad57b441e650c1d78187858951d13
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አጫጭር ዜናዎች
ሀድያ ሆሳዕና ቅጣት ተጣለበትሀድያ ሆሳዕና በሜዳው ባደረገው ጨዋታ ደጋፊዎች ከስፖርታዊ ጨዋነት ውጪ የሆነ አድራጎት በመፈፀማቸው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን ኮሚቴ 2 የሜዳው ጨዋታዎችን ከሜዳው ውጪ እንዲያደርግ እነና 50,000 ብር እንዲከፍል ቅጣት ተላልፎበታል፡፡ቅጣቱን ተከትሎ በ13ኛው ሳምንት እሁድ ሀዲያ ሆሳዕና ከ ደቡብ ፖሊስ የሚያደርጉት ጨዋታ ቡታጅራ ላይ ይደረጋል፡፡የተስተካካይ ጨዋታዎች መርሃ ግብር ይፋ ሆኗልበተለያዩ ምክንያቶች ሳይካሄዱ የቀሩ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ጨዋታዎች መቼ እንደሚደረጉ የሊግ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ የተስተካካይ ጨዋታዎች ፕሮግራም ይህንን ይመስላል፡-አርብ መጋቢት 1 ቀን 200909:00 ጂንካ ከተማ ከ ስልጤ ወራቤ (ጂንካ)09:00 ዲላ ከተማ ከ ድሬዳዋ ፖሊስ (ዲላ)09:00 ሀላባ ከተማ ከ ጅማ ከተማ (ሀላባ)ቅዳሜ መጋቢት 2 ቀን 200909:00 ሽረ እንዳስላሴ ከ ባህርዳር ከተማ (ሽረ)ሀሙስ መጋቢት 7 ቀን 200909:00 ነቀምት ከተማ ከ ሀላባ ከተማ (ነቀምት)09:00 ስልጤ ወራቤ ከ ነገሌ ቦረና (ወራቤ)በጥሎ ማለፉ ሽረ እንዳስላሴ ብቻ ይሳተፋልበ2009 ኢትዮጵያ ጥለሎ ማለፍ 5 የከፍተኛ ክለቦች በድልድሉ ውስጥ ቢካተቱም 4 ክለቦች በተለያየ ምክንያት ከውድድሩ ራሳቸውን አግልለዋል፡፡ በውድድሩ ላይ የቀረው ብቸኛ ክለብም ሽረ እንዳስላሴ ብቻ ሆኗል፡፡ ሽረ ነገ አአ ስታድየም ላይ በ11:30 ኢትዮ ኤሌክትሪክን የሚገጥም ይሆናል፡፡የ1ኛ ዙር ግምገማ መጋቢት 3 ይካሄዳልየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ1ኛ ዙር ግምገማ መጋቢት 3 እንደሚካሄድ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡ የት እንደሚካሄድ ግን የታወቀ ነገር የለም፡፡የ2ኛ ዙር የሚጀመርበት ቀን ታውቋልየኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 1ኛ ዙር መደበኛ ጨዋታዎች የካቲት 26 ሲጠናቀቁ ተስተካካይ ጨዋታዎች እስከ መጋቢት 7 ድረስ ይዘልቃሉ፡፡ በፌዴሬሽኑ መርሃ ግብር መሰረት የሁለተኛው ዙር ውድድር የሚጀምረው መጋቢት 10 ቀን 2009 ነው፡፡የ13ኛ ሳምንት ጨዋታዎች እሁድ ይደረጋሉየከፍተኛ ሊጉ 13ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሳምንቱ መጨረሻ ይካሄዳሉ፡፡ ውድድሮቹን ለመከታተል እንዲያመቻችሁ መርሃ ግብሮቹ እነዚህን ይመስላሉ፡፡(ስማቸው ቅድሚያ የተፃፉት ባለሜዳ ናቸው፡፡ የሀድያ ሆሳዕና እና ደቡብ ፖሊስ ጨዋታ ቡታጅራ ይደረጋል)ምድብ ሀምድብ ለ
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/25585
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
02703f9a23da3b53d92df7c05a843b99
795b38186af45d342943909c626fa9b1
ትውልደ ኢትዮጵያዊው አማካይ ወደ ሊቨርፑል?
ትውልደ ኢትዮጵያዊው ታዳጊ መልካሙ ፍራውንዶርፍ ወደ ሊቨርፑል የሚያደርገው ዝውውር ስለ መጠናቀቁ ፍንጭ ሰጥቷል።በኢትዮጵያ ከምባታ ጠምባሮ ዞን ተወልዶ የእግርኳስ ሕይወቱን በጀርመኑ ክለብ በሆፈንሄም የጀመረው የ16 ዓመቱ ትውልደ ኢትዮጵያዊ የአጥቂ አማካይ በጀርመን ከፍተኛ ግምት ከተሰጣቸው ታዳጊዎች አንዱ ሲሆን ሊቨርፑልም የግሉ ለማድረግ ለወራት ሲከታተለው እንደቆየ ተገልጿል። ተጫዋቹ በኢንስታግራም ገፁ ፕሮፋይል ላይ የሊቨርፑልን ስም ማስፈሩን ተከትሎም በርካታ የእግሊዝ ሚድያዎች ወደ ሊቨርፑል የሚያደርገውን ዝውውር ስለማጠናቀቁ እየዘገቡ ይገኛሉ።በሁለት የዕድሜ እርከኖች የጀርመንን ብሔራዊ ቡድን በአምበልነት የመራው መልካሙ ወደ ሊቨርፑል የሚያደርገውን ዝውውር ካጠናቀቀ የክለቡን ወጣት ቡድን እንደሚቀላቀል ሲጠበቅ ታላቅ ወንድሙ መለሰ ፍራዮንዶርፍን ጥሎ ወደ መርሲሳይድ የሚያመራም ይሆናል።
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/59660
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
c6adb01ea70b2bcf8ac21664daf09ca4
fbd3bd51febc857dd51b2d0dae6570ed
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ለተጠለሉ ተፈናቃዮች ቤቶቻቸው ሊሠሩላቸው ነው
በአማራ ክልል በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የተጠለሉ ተፈናቃዮችን ቤቶች ለመሥራት፣ የክልሉ መንግሥት 155 ሺሕ ቆርቆሮዎችን ገዝቶ ወደ ቀበሌዎች እያስገባ መሆኑ ታወቀ፡፡ በግጭቱ የተቃጠሉ ቤቶችን ለመገንባት ራሱን የቻለ የመሐንዲሶች ቡድንም መቋቋሙን የተናገሩት የዞኑ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ መንበሩ አውደው፣ መንግሥት ቤታቸው ለተቃጠለባቸው ተፈናቃዮች የቆርቆሮና የሚስማር እንዲሁም የአናጢ ወጪ እንደሚሸፍን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡‹‹ተፈናቃዮች ለፋሲካ በዓል ቤታቸው መግባት አለባቸው የሚል አቋም ይዘን እየሠራን ነው፤›› ያሉት ኃላፊው፣ 500 ቤቶች በተቃጠሉባት በደንቢያ ወረዳ የምትገኘው ጉንትር ቀበሌ 300 ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የልኬት ሥራው ተጠናቆ ችካል መቸከሉን አስታውቃዋል፡፡ እስካሁንም ከአሥር ሺሕ የሚበልጡ ሰዎች ወደ ቀዬአቸው ተመልሰዋል ብለዋል፡፡ ተመለሱ የተባሉት ዜጎች ግን አካባቢያቸው ሙሉ ለሙሉ ሰላም ሆኖ ወደ ቀድሞ ሕይወታቸው እንዳልተመለሱ፣ በየቀበሌዎቻቸው ከሰዎች ጋር ተጠግተው እየኖሩ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡ ተመለሱ የተባሉትን ጨምሮ በዞኑ 59,362 ሰዎች በ13 መጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው እንደሚገኙ ታውቋል፡፡እንደ አቶ መንበሩ ገለጻ፣ በዞኑ ተጠልለው የሚገኙት አብዛኞቹ ተፈናቃዮች ከቋራና ከመተማ ወረዳዎች፣ እንዲሁም ከገንዳ ውኃና ከመተማ ዮሐንስ ከተማ አስተዳደሮች የተፈናቀሉ ናቸው፡፡ ከትግራይ ክልል ዳንሻ ወረዳ የተፈናቀሉ 500 ሰዎችም ሶሮቃ በሚባል ሥፍራ ሠፍረዋል፡፡በዞኑ ከ95 በመቶ በላይ የሚሆኑት ተፈናቃዮች አርሶ አደሮች መሆናቸውን የተናገሩት አቶ መንበሩ፣ በግጭቱ ወቅት ሴቶችና ሕፃናት ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ብለዋል፡፡ ሰዎች ተገድለዋል፣ ቤቶች ተቃጥለዋል፣ ባለ ትዳር የሆኑ ሴቶች ሳይቀሩ ተደፍረዋል ብለዋል፡፡ ከተደፈሩ ሴቶች መካከል የ15 ዓመት ታዳጊ እንደምትገኝም አስረድተዋል፡፡ በግጭቱ ምን ያህል ሰዎች መሞታቸውን፣ የደረሱ የመደፈር አደጋዎችና የወደሙ ንብረቶችን መጠን በተመለከተ ጥናት እየተደረገ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡‹‹በሕዝብ መሀል ሰላም የማስፈን ሥራ ካልተከናወነ ዜጎች ዓመቱን ሙሉ በመጠለያ ጣቢያዎች ሊኖሩ ይችላሉ፤›› የሚሉት አቶ መንበሩ፣ ዕርቀ ሰላም ማውረድ ላይ ትኩረት አድርጎ መሠራት እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ ላዛ፣ አንከር አዳዛ፣ አማኑኤል ቀንወጣ፣ ሰናኖ፣ ግርማራና መቋሚያ በተባሉ አካባቢዎች የቅማንትና የአማራ ተወላጆች ቤታቸው መቃጠሉን አስረድተዋል፡፡ በእነዚሁ አካባቢዎች ሕዝቡን ለማስማማት የሽምግልና ሥራ እየተከናወነ መሆኑንም አክለዋል፡፡ ነገር ግን በሌሎች አካባቢዎች ተመሳሳይ ሰላም የማውረድ ሥራ እየተከናወነ አለመሆኑን፣ ይህም በዞኑ ሰላም ለማስፈን ፈታኝ እንደሚሆን አስረድተዋል፡፡የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቱ ላይ መሥራት ባለመቻሉ አሁንም ግጭት የሚያነሳሱ አካላት አጀንዳቸውን ለማስፈጸም ትንኮሳ እንደሚፈጽሙ ኃላፊው ገልጸዋል፡፡ ‹‹አሁንም ድረስ ተንኳሾች አሉ፡፡ ቤት ሠርተው ወደ ቀዬአቸው ለመመለስ የሚሞክሩ ተፈናቃዮችን እኛ ተፈናቅለን መኖር አትችሉም፣ ብትሠሩም አሁንም እናቃጥላለን እያሉ ያስፈራሯቸው፤›› ብለዋል አቶ መንበሩ፡፡ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከተጠለሉ ከ59 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮች መካከል 30 ሺሕ ያህሉ ከምዕራብ ጎንደር እንደተፈናቀሉ ታውቋል፡፡ ምሥራቅ ደምቢያ፣ ምዕራብ ደምቢያ፣ ጭልጋ ቁጥር 1 እና 2፣ አይከልና አርማጭሆ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ችግሩ ያሉባቸው አካባቢዎች እንደሆኑና በዞኑ አምስት ሺሕ ቤቶች በግጭቱ መቃጠላቸውን አቶ መንበሩ አስረድተዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/15311
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
11cc7bff0df99be56805cff97bc1e7d4
e06c0beda49da76d60310398ea19ee1a
አሜሪካ በመሪዋ እንዲህ ተወዛግባ አታውቅም። ሕዝቧ ሁለት ጫፍ ረግጧል፤ ፕሬዝዳንቱን አምርረው በሚጠሉና ራሳቸውን እስኪስቱ በሚደግፏቸው ዜጎች መሀል።
ዶናልድ ትራምፕን ከሥልጣን ለማባረር ተስፋ የተጣለበት ሕግ\nብዙዎች የትራምፕን የመጀመርያ ሳምንታት አያያዝ በማየት ሰውየው በአጭር ጊዜ ውስጥ ከነጩ ቤተ መንግሥት በቅሌት እንደሚባረሩ ተስፋ አድርገው ነበር። እነሆ ሁለት ዓመት ደፈኑ። አሁን "25ኛው ማሻሻያ" ተብሎ የሚጠራው ሕግ የአሜሪካንን ፕሬዝዳንት ከሥልጣን ለማውረድ ለጊዜው ብቸኛውና ተስፋ ሰጪው መንገድ ኾኗል። ነገሩ ከወዲህ በአሜሪካ ሚዲያ መነጋገሪያ መሆኑ 'ይህ ነገር የትራምፕን መጨረሻ ይሆን እንዴ?' የሚል ጥያቄን አጭሯል። • አሜሪካ የቬንዙዌላ መንግሥትን አሰጠነቀቀች • አሜሪካ ሩሲያዊቷን በሰላይነት ከሰሰች ይህ ጉዳይ መነጋገሪያ የሆነው የቀድመው የኤፍ ቢ አይ ተጠባባቂ ኃላፊ አንድሩ ማካቤ ትናንት '60 ሚኒት' በተሰኘው የቲቪ መርሐግብር ላይ ተገኝተው ፕሬዝዳንቱን ለማንሳት ውጥኖች እንደነበሩ የሚጠቁም አስተያየት ከሰጡ ወዲህ ነው። ሕጉ ተፈጻሚ ሊሆን የሚችለው እንዴት ነው? ይህ ሕግ ለአሜሪካ ሴኔት ርዕሰብሔሩን ለማሰናበት ዕድል ይሰጣል። የፕሬዝዳንቱ ካቢኔ ከደገፈው ደግሞ ነገሩ ያለቀለት ጉዳይ ይሆናል። ሆኖም በምክትል ፕሬዝዳንቱ ይሁንታን ማግኘት ይኖርበታል። ሕጉ ተፈጻሚ የሚሆንበት አግባብ በጥቅሉ ርዕሰብሔሩ ታላቋን አገር አሜሪካንን ለመምራት በአንዳች ምክንያት ብቁ አይደለም ተብሎ ሲታመን ነው። ይህ የጤና መታወክንም ያጠቃልላል። በተለይ የአእምሮ ጤናን። 'ሰውየው በእርግጥ ጤነኛ ናቸው?' ብለው የሚጠይቁ አልጠፉም። ትራምፕ አሜሪካንን ለመምራት የሚያስፈልገው የጤነኝነት ደረጃን አያሟሉም ብለው የሚያምኑ ቁጥራቸው ቀላል አይደለም። አንድሩ ማካቤ የቀድመው የኤፍቢአይ ተጠባባቂ ኃላፊ ነበሩ። ይህንን ሕግ ለመጠቀም የትራምፕ የገዛ ካቢኔያቸውና ምክትል ፕሬዝዳንቱ አንድ እጅግ ወሳኝ ደብዳቤ ላይ መፈረም ይኖርባቸዋል። ደብዳቤው "...ርዕሰብሔሩ ሥልጣናቸውንና ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት ባለመቻላቸው..." የሚል ሐረግን ይይዛል። ይህ ማለት ተቀማጩ ርዕሰ ብሔር ያቺን አገር ለመምራት አካላዊም ሆነ ሥነልቦናዊ ዝግጁነት ይጎድለዋል ተብሎ ታምኗል ማለት ነው። ስለዚህ ነገሩ በአመዛኙ አገር የማዳን ተግባር ኾኖ ይታያል። እዚህ ዳብዳቤ ላይ የሚፈለገው ቁጥር ያላቸው ሴናተሮችና የካቢኔ አባላት ፈረሙ ማለት ትራምፕ በነገታው ጨርቄን ማቄን ሳይሉ ነጩን ቤተ መንግሥት መልቀቅ ይኖርባቸዋል። ምርጫ እስኪደርስም ምክትል ፕሬዝዳንቱ የአገሪቱ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሆነው ይቀጥላሉ። ትራምፕ ከመሰናበታቸው በፊት ግን ውሳኔውን በመቃወም አንድ ደብዳቤ መጻፍ እንዲችሉ ሕጉ ይፈቅዳል፤ 25ኛው ማሻሻያ። • በጦር መሣሪያ ፍቅር የወደቀችው አሜሪካ • አሜሪካ ከጥገኝነት ጋር በተያያዘ ውሳኔ አሳለፈች የታችኛውና የላይኛው ምክር ቤት 2/3ኛው ታዲያ ይህንን ሕግ ደግፎ ድምጽ መስጠት ይኖርበታል። ይህ ብቻም ሳይሆን ምክትላቸው ማይክ ፔንስም መፈረም ይኖርባቸዋል። እርሳቸው ካልፈረሙበት ተፈጻሚ አይሆንም። በአሁኑ እውነታ ይህ የመሆን ዕድሉ ጠባብ የሚሆነው ታዲያ ሰውየው ለርሳቸው በሚያደገድጉ ካቢኔ አባላት መከበባቸው ነው። ሁለተኛው ፈተና የላይኛው ምክር ቤት የተሞላው በሪፐብሊካን መሆኑ ነው። በአሜሪካ ታሪክ አንድም ጊዜ ይህ '25ኛው ማሻሻያ' የሚባለው ሕግ ተግባራዊ ሆኖ አያውቅም።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
ef72452a94b0469092e30b59dd9e6e1f
1e0de41abc2c520848691769ecc788a3
የዜጎችን ሁለንተናዊ መብትና ጥቅም ለማስከበር የመንግስት ተቋማት በትኩረት ሊሰሩ ይገባል- ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዜጎችን ሁለንተናዊ መብትና ጥቅም ለማስከበር የመንግስት ተቋማት በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ አሳሰቡ።ለመንግስት ተቋማት መካከለኛ የስራ ኃላፊዎች በፌደራል አስተዳደር ሥነ- ሥርዓት  አዋጅ አስፈላጊነት እና አተገባበር አስመልክቶ የስልጠና መድረክ መካሄዱን ከጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በስልጠናው ላይ የተገኙት ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን፥ የፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጁ በመንግስት ተቋማት ላይ ግዴታ የሚጥል፣ ለዜጎች ደግሞ መብት የሚሰጥ በመሆኑ ተግባራዊነቱ ላይ ችላ ማለት አይገባም ብለዋል፡፡የስልጠና መድረኩ አዋጁን ለመረዳት እና ተግባራዊ ለማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመው፤ የአዋጁን አላማ ለማሳካት በየተቋማቱ የሚገኙ ከፍተኛ እና መካከለኛ ስራ  ኃላፊዎች በመተሳሰር ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባቸውም ተናግረዋል፡፡ዶክተር ጌዲዮን አክለውም ሁሉም የአስተዳደር ተቋማት ስራ ላይ ያሉ እና አዲስ የሚወጡ መመሪያዎችን በፍጥነት ለኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መስሪያ ቤት መላክ እንደሚገባቸው አስታውቀዋል።እንዲሁም ተቋማት መመሪያ ሲያወጡና አስተዳደር ውሳኔ ሲወስኑ በሥነ-ሥርዓት አዋጁ መሰረት ሊሆን ይገባልም ነው ያሉት።የአስተዳደር ተቋማት በሚሰጡት አስተዳደራዊ ውሳኔዎችና መመሪያዎች ቅር የተሰኘ ማንኛውም ዜጋ የውሳኔዎቹንና የመመሪያዎችን ሕጋዊነት በፍርድ ቤት ማስመርመር እንደሚችል የተደነገገ በመሆኑ ከሚፈጠር የፍርድ ቤት ጫና በትኩረት በመስራት የዜጎችን መብት ማስከበር እንደሚገባም አሳስበዋል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8b%9c%e1%8c%8e%e1%89%bd%e1%8a%95-%e1%88%81%e1%88%88%e1%8a%95%e1%89%b0%e1%8a%93%e1%8b%8a-%e1%88%98%e1%89%a5%e1%89%b5%e1%8a%93-%e1%8c%a5%e1%89%85%e1%88%9d-%e1%88%88%e1%88%9b%e1%88%b5/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
ec4e6898481dd29ad779df252c13eb04
dd12d3e25c6f5b9e1512b3649644b46e
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው መግለጫ አንድ ጃፓናዊ የቫይረሱ ተጠቂ መገኘቱን አስታውቋል።የቫይረሱ ተጠቂ የ48 አመት ጎልማሳ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።ግለሰቡ የካቲት 25 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ መግባቱንም ነው የተናገሩት።አሁን ላይ የቫይረሱ ተጠቂ ከሆነው ግለሰብ ጋር የቅርብ ንክኪ የነበራቸው ግለሰቦች ተለይተው ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል ተብሏል።ግለሰቡ በቦሌ ጨፋ ለይቶ ማከሚያ ተገቢው የሕክምና ክትትል እየተደረገለት ሲሆን እስካሁን ባለው ሁኔታ የከፋ የጤና እክል አልገጠመውም ነው የተባለው።መደናገጥ እና ፍርሃት ከቫይረሱ እኩል አደገኛ ሊሆኑ እንደሚችሉም ተገልጿል፤ በዚህ ቫይረስ የሚያዝ አብዛኛው ሰው፣ ቀላል ህመም ከያዘው በኋላ ይድናል።ነገር ግን እድሜያቸው በገፉ እና ተጨማሪ በሽታ ባላቸው ሰዎች ላይ ህመሙ የከፋ ሊሆን ይችላል።መንግስት እና የጤና ሚኒስቴር በሽታው ቻይና ከተገኘበት ወቅት ጀምሮ ቫይረሱ ወደ ሃገር ውስጥ እንዳይገባና ከገባም ጉዳቱን ለመቀነስ በርካታ ስራዎችን ሲያከናውን መቆየቱን ገልጿል።ከዚህ ጋር ተያይዞም ሰባት ሚኒስትሮች ያሉበት የኮሮና ግብረ ሃይል ተቋቁሞ የመከላከል ጥረቱን እየመራ ሲሆን፥ ከተለያዩ መስሪያ ቤቶች የተውጣጡ አባላት ያሉት የቴክኒካል ግብረ ሃይል ተቋቁሟል።ቫይረሱን ለመከላከልም በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ውስጥ የድንገተኛ ኦፕሬሽን ማዕከል ተቋቁሞ ሃያ አራት ሰአት እየሰራ ይገኛልም ነው ያለው።በዚህ ቫይረስ ለተጠረጠሩ ግለሰቦች ማቆያ የሚሆኑ የተለዩ የጤና ተቋማት የተዘጋጁ ሲሆን፥ እስከ 600 የሚሆኑ ሰዎችን ለይቶ ማቆየት የሚችሉ ተቋማት ተዘጋጅተዋል ነው ያለው።የካ ኮተቤ ሆስፒታል አስፈላጊው የህክምና መሳሪዎች እና ባለሙያዎች ተሟልተውለት ዝግጅት ማጠናቀቁም ነው የተገለጸው።ማህበረሰቡ የመከላከያ መንገዶችን ችላ ሳይል እና ሳይደናገጥ ተግባር ላይ በማዋል የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ ቀርቧል።በጉዳዩ ላይ የበለጠ መረጃ ሲያስፈልግ በነጻ የስልክ መስመር 8335 መደወል ይቻላል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%89%a0%e1%8a%a2%e1%89%b5%e1%8b%ae%e1%8c%b5%e1%8b%ab-%e1%8b%a8%e1%88%98%e1%8c%80%e1%88%98%e1%88%aa%e1%8b%ab%e1%8b%8d-%e1%8b%a8%e1%8a%ae%e1%88%ae%e1%8a%93-%e1%89%ab%e1%8b%ad%e1%88%a8%e1%88%b5/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
a2a75927bfaa86a8cecc122b7fcfe973
e6909884a4aab3fe3f3ad89d45fc0f67
ኢራን የጄነራል ሱለይማኒን ደም ለመበቀል የአሜሪካ አምባሳደርን ለመግደል እያሴረች ነው?
ይህን ያሉት ኢራን በደቡብ አፍሪካ የአሜሪካ አምባሳደር የሆኑትን ላና ማርክስን ለመግደል ኢራን እያሴረች ነው የሚል መረጃ መውጣቱን ተከትሎ ነው፡፡ ኢራን በማንኛውም መንገድ በየትኛውም የአሜሪካ ዲፕሎማት ላይ ጥቃት ከፈጸመች "የእጇን እንሰጣታለን" ያሉት ትራምፕ" ቅጣቱ ደግሞ የድርጊቷን 1ሺ እጥፍ የሚበልጥ ይሆናልም" ብለዋል፡፡ ይህን ያሉት ሰኞ በትዊተር ሰሌዳቸው በጻፉት ማስታወሻ ነው፡፡ ኢራን ግድያ እያሴረች ነው የሚለውን መረጃ ይፋ ያደረገው ፖለቲኮ የተባለ ጋዜጣ ነው፡፡ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ሰኢድ ካቲብዛድ የጋዜጣውን ዘገባ "ቅጥፈት" ብለውታል፡፡ የፖለቲኮ ጋዜጣ እንደሚያወሳው ኢራን በደቡብ አፍሪካ የአሜሪካ አምባሳደርን ለመግደል የመረጠችው አምባሳደሩ የዶናልድ ትራምፕ የረዥም ጊዜ ወዳጅ በመሆናቸው ነው፡፡ የግድያው ዓላማም ባለፈው ጥር በአሜሪካ የተገደለባትን የተወዳጁን ጄኔራሏን ቃሲም ሱለይማኒን ደም ለመመለስ ነው፡፡ ጄኔራል ሱለይማኒ በጥር ወር በአሜሪካ ሰው አልባ አውሮፕላን የተገደለው በባግዳድ አየር መንገድ አውሮፕላን ሊሳፈር በነበረበት ቅጽበት ነበር፡፡
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
c2de59a09a23c3df20ba4e18eb248aee
84da81d310c7800be247c2c0d80f34a4
የከተማ አስተዳደሩ ከአሥር ቢሊዮን ብር በላይ የሚወጣባቸው ፕሮጀክቶችን ለውጭ ኮንትራክተሮች ሰጠ
አገር በቀል ኮንትራክተሮች ቅሬታ አሰምተዋልበምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) የሚመራው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥልጣን በተረከበ አንደኛ ዓመት ማግሥት፣ በከተማው ገጽታ ላይ መሠረታዊ ለውጥ ያመጣሉ የተባሉ ስድስት ፕሮጀክቶችን ለውጭ ኩባንያዎች ሰጠ፡፡ ሐሙስ ሐምሌ 11 ቀን 2011 ዓ.ም. ምክትል ከንቲባው በተገኙበት የከተማ አስተዳደሩ ባለሥልጣናት፣ 10.7 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚደረግባቸውን ፕሮጀክቶች ከአምስት የውጭ ኩባንያዎች ጋር በመፈራረም አስረክበዋል፡፡ የመጀመርያው ፕሮጀክት ፒያሳ ማዘጋጃ ቤት ፊት ለፊት በሚድሮክ ተይዞ በነበረውና ለዓመታት ያለ ግንባታ ታጥሮ በመቆየቱ ምክንያት በተነጠቀው፣ 30,300 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚገነባው ዓድዋ ፓርክ ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ከፍተኛ ድጋፍ ያገኘውና ወደ የትኛውም የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚደረግ ጉዞ የሚጀመርበት ይህ ቦታ፣ ‹‹ሁሉም ከዚህ ይጀምራል!›› የተባለውን ፕሮጀክት የቻይናው ጂያንግሱ ሊትድ በ4.6 ቢሊዮን ብር ለመገንባት ውል ገብቷል፡፡ ሁለተኛው ፕሮጀክት አራት ኪሎ ባሻ ወልዴ ችሎት አካባቢ የሚገነባው ቤተ መጻሕፍት ነው፡፡ ፕሮጀክቱ በ19 ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚገነባ ሲሆን፣ 30 ሺሕ ሰዎችን በአንድ ጊዜ ማስተናገድ የሚያስችል ቤተ መጻሕፍት ይሆናል ተብሏል፡፡ይህን ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ውስጥ የሚታወቀው የጣሊያን ጂኦም ሉጂ ቫርኔሮ ኩባንያ ለመገንባት የተረከበ ሲሆን፣ ቀደም ሲል ቫርኔሮ በሸራተን ማስፋፊያ ላይ የታቀደው የወንዝ ዳር ልማት በ2.5 ቢሊዮን ብር እንዲገነባ ተሰጥቶት ነበር፡፡ ነገር ግን ይህንን ፕሮጀክት በቻይና ኩባንያ እንዲሠራ በመፈለጉ ሥራው ከቫርኔሮ መነጠቁን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ሦስተኛው ፕሮጀክት ከቦሌ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ጀምሮ በ22 ማዞሪያ አድርጎ እንግሊዝ ኤምባሲ ድረስ የሚገነባው መንገድ ነው፡፡ ይህ መንገድ በአሁኑ ወቅት በመገንባት ላይ ያለው አደይ አበባ ስታዲየም ሥራ ሲጀምር፣ ሊፈጠር የሚችለውን የትራፊክ መጨናነቅ ከወዲሁ ለመቅረፍ ታስቦ ነው፡፡ ፕሮጀክቱ 3.133 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ሲሆን 330 ሚሊዮን ብር ወጪ ይደረግበታል ተብሏል፡፡ ለግንባታው የተስማማው ቀደም ሲል በአዲስ አበባ ከተማ የተገነባውን የቀለበት መንገድ የገነባው የቻይናው ሲአርቢሲ ነው፡፡ ሲአርቢሲ ኩባንያ በአሁኑ ወቅት ስሙን በመቀየር አይኤፍኤች ኢንጂነሪንግ ኩባንያ ተብሏል፡፡ ይህ የመንገድ ፕሮጀክት የሚነካቸውን ቤቶች በቅርቡ ማፍረስ ለማወቅ ተችሏል፡፡ አራተኛው ፕሮጀክት አዳምስ ፓቪሊዮን አካባቢ ከሚገኘው ፑሽኪን አደባባይ እስከ ጎተራ ማሳለጫ ድረስ የሚገነባው ፕሮጀክት ነው፡፡ ይህ ፕሮጀክት ከታሰበና ዲዛይኑ ከተሠራ ሦስት ዓመት ያለፈው ሲሆን፣ ከፍተኛ የትራፊክ መጨናነቅ ያለበት ነው፡፡ መንገዱ 2.3 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን፣ ከ30 እስከ 45 ሜትር ስፋት አለው፡፡ ይህንን ሥራ የቻይናው ግዙፍ ኩባንያ ሲሲሲሲ ተረክቦታል፡፡ አምስተኛው ፕሮጀክት ከአራት ኪሎ ወደ ካዛንቺስ በሚወስደው መንገድ ከሒልተን አዲስ አበባ ከፍ ብሎ በሚገኘው አሥር ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፍ፣ አንድ ሺሕ ተሽከርካሪዎችን በአንድ ጊዜ መያዝ የሚችል ዘመናዊ የተሽከርካሪ ማቆሚያ ሕንፃ ነው፡፡ ይህንን ፕሮጀክት የቻይናው ጂያንግሱ ሊትድ ለመገንባት ተረክቧል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት ቤተ መንግሥቱን ለሕዝብ ክፍት ለማድረግ ሲታሰብ፣ ሊፈጠር የሚችለውን የፓርኪንግ ችግር ለመቅረፍ ሲባል የታሰበ ፕሮጀክት ነው ተብሏል፡፡ስድስተኛው ፕሮጀክት ከተገነባ 46 ዓመታትን ያስቆጠረውና ከዚያ ጊዜ ጀምሮ በቂ ዕድሳት ያልተደረገለትን ማዘጋጃ ቤት ማደስ የሚያስችል ነው፡፡ ይህ ሥራ ለተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ኩባንያ አሌክ ፊት አውት ተሰጥቷል፡፡ በአምስት የውጭ አገር ኩባንያዎች የሚገነቡት እነዚህ ስድስት ፕሮጀክቶች በአጠቃላይ 10.7 ቢሊዮን ብር ይወጣባቸዋል፡፡ በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ምክትል ከንቲባው እነዚህ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ሳይሆን ከተያዘላቸው ቀነ ገደብ ባነሰ ጊዜ ይጠናቀቃሉ ብለዋል፡፡ ‹‹በፕሮጀክት ጅማሮ ላይ መናገር ትንሽ ይከብዳል፡፡ ምክንያቱም ፕሮጀክቱ ተጠናቆ ሥራ ሲጀምር መናገር ጥሩ ስለሆነ፡፡ ነገር ግን እርግጠኛ ሆኜ የምናገረው የተጀመሩት ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ሥራ እንደሚጀምሩ ነው፤›› ሲሉ ምክትል ከንቲባው በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ተናግረዋል፡፡ በከፍተኛ የፋይናንስ ብቻ ሳይሆን የሥራ ዕጦት ላይ የሚገኙ አገር በቀል ኮንትራክተሮች ለፕሮጀክቶቹ መልካም አመለካከት ቢኖራቸውም፣ ሥራው ለውጭ ኩባንያዎች ብቻ መሰጠቱ ቅሬታ ፈጥሮባቸዋል፡፡ ከቅሬታ አቅራቢዎቹ መካከል የአመሐ ስሜ ኮንስትራክሽን ድርጅት ባለቤት የሆኑት አቶ አመሐ ስሜ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት አገር በቀሉ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ በከፍተኛ ችግር ውስጥ ይገኛል፡፡ መንግሥት ባለፈውም ሆነ በዚህ ዓመት አዳዲስ ፕሮጀክቶችን እንደማይጀምር፣ ይልቁኑም የተጀመሩትን ለማጠናቀቅ እንደሚሠራ መግለጹን አቶ አመሐ ያስታውሳሉ፡፡ ከዚህ ባሻገርም እጃቸው ላይ ሥራ የነበራቸውም ኮንትራክተሮች ባለፉት ዓመታት በነበሩ የተለያዩ የዋጋ ጭማሪዎች፣ የውጭ ምንዛሪ ከብር ጋር የነበረው ልዩነት መስፋትና እጥረት፣ በተዋዋሉት ዋጋ ሥራ አጠናቀው ማስረከብ ያልቻሉ ኮንትራክተሮችም በርካታ መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡በዘርፉ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ለማድረግ የታሰበው ውይይት እስካሁን ባለመካሄዱ፣ አገር በቀል ኮንትራክተሮች ከፍተኛ ችግር ውስጥ ወድቀዋል ይላሉ፡፡ ‹‹የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ለውጭ ድርጅቶች ብቻ ሥራ መስጠቱ በአገር ውስጥ ተፈጥሮ የነበረውን አቅም ያቀጭጨዋል፡፡ ቢያንስ ከውጭ ድርጅቶች ጋር የአገር ውስጥ ኮንትራክተሮችን በማቀናጀት ወይም በሰብ ኮንትራት ሥራ የሚገኙበትን መንገድ ማመቻቸት አለበት፤›› በማለት የገለጹት አቶ አመሐ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዴት ተግባራዊ ሊሆን ይችላል ብለዋል፡፡
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/16243
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
b8db7556d053fc2e854f8b8e0c2de771
845e002397986c66be3681a9d18b8312
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ፕሮግራም
09:00 ሱሉልታ ከተማ 1-3 ሙገር ሲሚንቶ (አበበ ቢቂላ)ማክሰኞ ነሀሴ 17 ቀን 200804:00 ወሎ ኮምቦልቻ 0-1 አማራ ውሃ ስራ (አበበ ቢቂላ)  ሰኞ ነሀሴ 16 ቀን 200808:00 ፋሲል ከተማ 1-0 አማራ ውሃ ስራ (አበበ ቢቂላ)ሰኞ ነሀሴ 9 ቀን 200809፡00 ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን 0-0 ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት (አጣዬ)ረቡዕ ነሀሴ 11 ቀን 200806፡00 አማራ ውሃ ስራ 4-1 አዲስ አበባ ፖሊስ (አበበ ቢቂላ)10፡00 ኢትዮጵያ መድን 0-1 ቡራዩ ከተማ (አበበ ቢቂላ)ሀሙስ ነሀሴ 12 ቀን 200808፡00 ወሎ ኮምቦልቻ 1-0 መቐለ ከተማ (አበበ ቢቂላ)አርብ ነሀሴ 13 ቀን 200806፡00 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 1-0 ሰበታ ከተማ (አበበ ቢቂላ)08፡00 ወልድያ 1-1 ፋሲል ከተማ (አበበ ቢቂላ)10፡00 ባህርዳር ከተማ 0-2 ሙገር ሲሚንቶ (አበበ ቢቂላ)ቅዳሜ ነሀሴ 14 ቀን 200809፡00 አክሱም ከተማ 2-0 ሱሉልታ ከተማ (አክሱም)ማክሰኞ ነሀሴ 17 ቀን 200808:00 ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት 1-1 ወሎ ኮምቦልቻ (አበበ ቢቂላ)09፡00 ቡራዩ ከተማ 1-0 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ (ቡራዩ)10፡00 ሙገር ሲሚንቶ 1-3 ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን (አበበ ቢቂላ)ረቡዕ ነሀሴ 18 ቀን 200808፡00 ሱሉልታ ከተማ 0-1 ባህርዳር ከተማ (አበበ ቢቂላ)09፡00 መቐለ ከተማ ከ ኢትዮጵያ መድን (አዲግራት)-የፌዴሬሽኑ ውሳኔ ይጠበቃል፡፡ሀሙስ ነሀሴ 19 ቀን 200809፡00 አዲስ አበባ ፖሊስ 2-2 ወልድያ (ቢሾፍቱ)10፡00 ሰበታ ከተማ 0-0 አማራ ውሃ ስራ (ሰበታ)09፡00 ፋሲል ከተማ 2-3 አክሱም ከተማ (አበበ ቢቂላ) ባቱ ከተማ 1-1 ወራቤ ከተማ (ባቱ) ናሽናል ሴሜንት 3-1 አርሲ ነገሌ (ድሬዳዋ) ጂንካ ከተማ 2-1 ድሬዳዋ ፖሊስ (ጂንካ) ሻሸመኔ ከተማ 0-1 ሀላባ ከተማ (ሻሸመኔ) ጅማ አባ ቡና 2-0 ነገሌ ቦረና (ጅማ) አዲስ አበባ ከተማ 3-1 ደቡብ ፖሊስ (አበበ ቢቂላ) ፌዴራል ፖሊስ 1-0 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (አበበ ቢቂላ) ነቀምት ከተማ 3-2 ጅማ ከተማ (አበበ ቢቂላ) ድሬዳዋ ፖሊስ 1-2 ባቱ ከተማ (ድሬዳዋ) ወራቤ ከተማ 1-0 ናሽናል ሴሜንት (ወራቤ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 0-3 ጅማ አባ ቡና (አበበ ቢቂላ) አዲስ አበባ ከተማ 4-0 ሻሸመኔ ከተማ (አበበ ቢቂላ) ነገሌ ቦረና 0-0 ሀላባ ከተማ (ነገሌ ቦረና) አርሲ ነገሌ 0-2 ፌዴራል ፖሊስ (አርሲ ነገሌ)ሰኞ ነሀሴ 16 ቀን 2008 ጅማ ከተማ 3-0 ጂንካ ከተማ (ጅማ)-ፎርፌ09:00 ደቡብ ፖሊስ 1-1 ነቀምት ከተማ (ሀዋሳ) -ወደፊት ይገለፃል ሻሸመኔ ከተማ 3-0 ነገሌ ቦረና (ሻሸመኔ) ሀላባ ከተማ 6-0 አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (ሀላባ) ጅማ አባ ቡና 4-1 አርሲ ነገሌ (ጅማ) ናሽናል ሴሜንት 1-2 ድሬዳዋ ፖሊስ (ድሬዳዋ) ባቱ ከተማ 2-1  ጅማ ከተማ (ባቱ) ጂንካ ከተማ 0-2 ደቡብ ፖሊስ (ጂንካ) ነቀምት ከተማ 2-1 አዲስ አበባ ከተማ (ነቀምት) ፌዴራል ፖሊስ 3-0 ወራቤ ከተማ (አበበ ቢቂላ)
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/14810
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
7bcacae8fdd63ad2a85c1d680eec947f
39adc2616df4bdb0d3a3af7ec89267b9
የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ እና የሌሎች ሃገራት ስደተኞች ሊቢያ ወደብ ላይ ከመርከብ አንወርድም እያሉ ነው
መርከቧ ሊቢያ ወደብ ከደረሰች ስምንት ቀን ሞላት ቀደም ሲል በአዘዋዋሪዎች ግፍ እንደደረሰባቸው የሚናገሩት ስደተኞቹ በአስገዳጅ ሁኔታ ከመርከቧ ከመውረድ መሞትን እንደሚመርጡ ተናግረዋል። ስደተኞቹ ከሳምንት በፊት ነበር ከሊቢያ ምዕራባዊ ወደብ ወደ ሚዝራታ ያቀኑት። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መግለጫን ጠቅሶ ኤ ኤፍ ፒ እንደዘገበው ስደተኞቹ የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ፣ የደቡብ ሱዳን፣ የፓኪስታን፣ የባንግላዴሽ እና የሶማሊያ ዜጎች ናቸው። • ሚሊዮን ዶላር አጭበርባሪው ስደተኛ • ለአፍሪካውያን ስደተኛ ልጆች አደገኛ የሆነው መጠለያ • የአውሮፓ ኀብረት በስደተኞች ጉዳይ ከስምምነት ደረሰ ባለፈው ረቡዕ ህጻናትንና እና ልጅ የያዘች እናትን ጨምሮ 14 ሰዎች ከመርከቧ በመውጣት ወደ ሊቢያ የስደተኞች ማቆያ መግባታቸውን አልጀዚራ ጠቅሶ 77 ሰዎች እስከትላንት ድረስ ከመርከቧ ለመውጣት ፈቃዳኛ አለመሆናቸውን ዘግቧል። የዕርዳታ ድርጅት ሠራተኞች የህክምና ድጋፍ እየሰጧቸው ሲሆን መርከቧ ውስጥ የቀሩት "ተስፋ የመቁረጥ ምልክት እየታየባቸው ነው" ብለዋል። ስደተኞች የፓናማን ሠንደቅ ዓላማ በምታውለብልበውና ኒቪን በምትባለው መርከብ ላይ የተሳፈሩት ጥቅምት 29 ነበር። "እንዴት ከመርከቡ ውረዱና ሊቢያ ቆዩ ትሉናላችሁ?" ሲል የሚጠይቀው የ17 ዓመቱ ሱዳናዊ ቢክቶር ከሬውተርስ ለቀረበለት ጥያቄ ሲመልስ "ከሊቢያ ውጭ ወደየትኛውም ቦታ ለመሄድ ዝግጁ ነን" ብሏል። እንደ ቢክቶር ከሆነ በደቡባዊ ትሪፖሊ በሚገኘው ባኒ ዋሊድ የስደተኞች ማቆያ ወንድሙ እና ጓደኛው በአዘዋዋሪዎች እጅ ህይወታቸው አልፏል። ሌሎቹ ስደተኞች የመርከብ ጉዞውን የጀመሩት ወደ ማልታ ለመሄድ በማሰብ እንደሆነ ለአልጀዚራ ገልጸዋል። ፈረንሳይ ስደተኞችን የተመለከተ ጥብቅ ሕግ አወጣች በተዓምር የተረፈው ሕጻን ወላጆች የት ነበሩ? "ሁሉም ሰው የሚለው እዚሁ እንሞታለን እንጂ ከመርከቧ አንወርድም ነው" ሲል የደቡብ ሱዳን ዜግነት ያለው የ18 ዓመቱ ካኢ አስታውቋል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል ስደተኞቹ ያለፍላጎታቸው ከመርከቧ እንዲወርዱ ተደርጎ "የተለያዩ እንግልቶችን ወደሚያስተናግዱባቸው የሊቢያ የስደተኞች ማቆያዎች" ሊገቡ አይገባም ብሏል። ሊቢያ በህገወጥ መንገድ ወደ አውሮፓ የሚያቀኑ ስደተኞች መተላለፊያ ማዕከል ናት።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
0d08e4dac9ddb425f1c95634da8baa00
d77d3e6403488e45e59b38bba583a941
ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ ወደ ስልጣን ሲመጡ በተለያዩ አካባቢዎች የሚደርሱ የዜጎች መፈናቀል እና ብሔር ተኮር ጥቃቶች መቋጫ ያገኛሉ የሚል እምነት ነበር።
ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ እየጨመረ የመጣውን የብሔር ክፍፍል መመለስ ይችሉ ይሆን?\nጠቅላይ ሚንስትሩ በሁለት ዓመት የስልጣን ቆይታቸው ብዙ ለውጦችን አምጥተዋል። በተለይ ለሁለት አስርት ዓመታት ውጥረት የነበረበትን የኢትዮ-ኤርትራ ጉዳይ እልባት በመስጠታቸው የዓለም የሰላም የኖቤል ተሸላሚ ለመሆንም በቅተዋል። ግጭቶችና ተቃውሞዎች አሁንም በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች እንደቀጠሉ ናቸው። በሰኔ ወር መጨረሻ የድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በተነሳ ግጭት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሕይወታቸውን አጥተዋል። ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ እየጨመረ የመጣውን የብሔር ክፍፍል መመለስ ይችሉ ይሆን?
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
bb55324913c6a8fae36e1f907b70f0f2
988984abd9c59cd63db04680aa45a989
ሱዳን ተራማጅ የህግ ለውጥ አደረገች
ሱድን የሴቶችን ግርዛት ያሚያግድና ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች የአለኮል መጠጥ እንዲጠጡ የሚፈቅድ ህግ ማውጣትዋን የፍርድ ሚኒድቴር ትላንት አስታውቋል። ይህ እርምጃ ለአራት አስርተ-አመታት ለሚጠጋ ጊዜ ያህል ዘልቆ የነበረውን የሴቶችን ነጻነት የሚገድበውን አክራሪ አስላማዊ ፖሊሲን ቀልብሷል ማለት ነው።የሱዳኑ ሉአላዊ ካውንስል በተጨማሪም ሴቶች ከልጆቻቸው ጋር ሆነው ለመጓዝ ከፈለጉ ወንድ ከሆነ የቤተሰብ አባል ፈቃድ ማግኘት ያስፈልጋቸዋል የሚለው ህግም እንዲቀር አድርጓል። የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብዱላ ሓምዶክ “የፍርድ ስርአቱን በማሻሳል ተግባር የተወሰደ ወሳኝ እርምጃ ነው” በማለት አሞግሰውታል።ለሴቶች መብት የቆሙት ወገኖች ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው እርምጃ መወሰዱ እዳስደሰታቸው ገልጸዋል። ነገር ግን የሴቶች ግርዛት በህበረተሰቡ ዘንድ ስርጾ የቆየ ባህል መሆኑን በማስታወስ አስጥንቅቀዋል።ማንኛውም በሴቶች ላይ የግርዘት ተግባር ሲፈጽም የተገኘ ስው በ 3 አመታት እስራት እንደሚቀጣ አሶሼተድ ፕረስ የዜና አገልግሎት ዘግቧል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/sudan-laws/5499793.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
4237d5042c96aad04ce74c3aa3a6d105
b77478f6cb8726086ed4eea2a77d6f89
‘ሚቾ’ ለዩጋንዳ የአፍሪካ ዋንጫ ቡድን 40 ተጫዋቾችን ጠርተዋል
የቅዱስ ጊዮርጊሶቹ ሮበርት ኦዶንካራ፣ አይዛክ ኢዜንዴ እና ያስር ሙገርዋን ሲጠሩ ለጅማ አባ ቡና በቋሚነት ላይ በመጫወት የሚገኘው አማካዩ ክሪዝስቶ ንታሚቢ ከምርጫው ውጪ ሆኗል፡፡ ኦዶንካራ የፕሪምየር ሊጉ መክፈቻ ሃገሩ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ በነበረባት ጨዋታ ምክንያት ሳይሰለፍ ቢቀርም ቅዱስ ጊዮርጊስ ደደቢትን እና መከላከያን በረታበት ጨዋታዎች የፈረሰኞቹን ግብ ጠብቋል፡፡ በተሰለፈባቸው ሁለት ጨዋታዎችም ግቦች አልተቆጠሩበትም፡፡ያስር ሙገርዋ በሊጉ አንድም ጨዋታ ያላደረገ ሲሆን በሚቾ ስብስብ ውስጥ መካተት ችሏል፡፡ በካፍ ግሎ በአፍሪካ የሚጫወት የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ዕጩ ውስጥ የገባው ዴኒስ ኦኒያን፣ አጥቂው ፋሩክ ሚያ ሌሎች የተካተቱ ተጫዋቾች ናቸው፡፡ ሚቾ ስለምርጫው እንዳሉት ከሆነ ሁሉም ተጫዋቾች የመጨረሻ 23ቱ ውስጥ ለመግባት ዕኩል ዕድል አላቸው፡፡“የ40 ተጫዋቾች ስብስብ የያዘ ቡድን አሳውቀናል፡፡ 5 ግብ ጠባቂዎች፣ 12 ተከላካዮች፣ 15 አማካዮች እና 8 አጥቂዎች የመጨረሻዎቹ የ23ቱ ስብስብ ውስጥ ቦታ ለማግኘት እና ዩጋንዳን ከ39 ዓመታት በኃላ በጋቦን 2017 የአፍሪካ ዋንጫ ለመወከል ይፎካከራሉ፡፡” ይላሉ ሚቾ፡፡ሚቾ አያይዘውም ብድናቸው ልምድ ያላቸው እና ወጣት ተጫዋቾችን መያዙን ይገልፃሉ፡፡ “የመረጥነው ልምድ ያላቸው እና የዩጋንዳ እግርኳስ የወደፊት ተስፋዎች የሆኑ ወጣት ተጫዋቾች ድብልቅ ነው፡፡ ማንም በስጦታ መልክ ይሁን በማንኛው መንገድ በአፍሪካ ዋንጫው ቡድን ውስጥ ቦታ አይሰጠውም፡፡ አሁን ቆጣሪው ከዜሮ ነው የሚጀምረው፡፡ ሁሉም ተጫዋቾች በጤናማ ፉክክር የመጨረሻዎቹ 23ቱን የሚቀላቀሉ ይሆናል፡፡” ዴኒስ ኢኒያጎሮበርት ኦዶንካራጀማል ሳሊምኢስማኤል ዋቴንጋቤንጃሚን ኦቻን ዴኒስ ኢጉማጆሴፍ ንሱቡጋኒኮላስ ዋዳዳጆሴፍ ኦቻያሻፊክ ባታምቡዚአይዛክ ኢዜንዴሙሩሺድ ጁኮሮናልድ ሙኪቢቲሞቲ አዋኒሪቻርድ ካሳጋካሊድ ልዋሊዋራሺድ ቶሃ ካሊድ አዉቾቶኒ ማዊጄሃሰን ዋሳዋማይኪ አዚራጂኦፍሪ ኪዚቶኬዚሮን ኪዚቶሙዛሚል ሙትያባያስር ሙገርዋጁማ ሳዳምሞሰስ ኦሎያዊሊያም ሉዋጋ ኪዚቶጎድፍሬ ዋሉሲምቢፓል ሙኩርዚማርቲን ኪዛታቡ ቪታሊስ ፋሩክ ሚያጅዮፍሪ ማሳጅዮፍሪ ሴሬንኩማመሃመድ ሻባንዩኑስ ሴንታሙዴሪክ ንሲባምቢኢድሪሳ ሉቤጋኢሪሳ ሲኪሳምቡ 
ስፖርት
https://soccerethiopia.net/football/18596
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
62bb34ed482ea28b234ffa7128a343fe
86806c8b63962f9d79080f2d844b51c8
ለሠላሳ ዓመታት በጣሊያን ኤምባሲ ውስጥ በጥገኝነት የቆዩት ሁለት የቀድሞው መንግሥት ከፍተኛ ባለስልጣናት ከኤምባሲው እንዲወጡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአብላጫ ድምጽ ወሰነ።
ፍርድ ቤት በጣሊያን ኤምባሲ ላሉት የቀድሞ ባለስልጣናት አመክሮ ፈቀደ\nኮሎኔል ብርሃኑ ባይህ እና ሌፍተናንት ጄነራል አዲስ ተድላ ሠላሳ ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ አዲስ አበባ በሚገኘው የጣሊያን ኤምባሲ ውስጥ በጥገኝነት የቆዩት እነዚህ ከፍተኛ ባለስልጣናት ኮሎኔል ብርሃኑ ባይህ እና ሌፍተናንት ጄነራል አዲስ ተድላ ናቸው። ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ያሳለፈው ሁለቱን ግለሰቦች በተመለከተ የቀረበውን የአመክሮ አቤቱታ ከመረመረ በኋላ በኤምባሲው ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት የቆዩት የቀድሞ ባለስልጣናት ካሉበት ቦታ ነጻ ሊወጡ ይገባል ሲል በአብላጫ ድምጽ ወስኗል። ጉዳዩን ለመመልከት ከተሰየሙት ዳኞች መካከል አንደኛው ግለሰቦቹ ፍርድ አግኝተው ቅጣታቸውን በማረሚያ ቤት ያልተቀበሉ በመሆናቸው "ከመደበኛው የአመክሮ ሥርዓት ውጪ የአመክሮ ጊዜያቸው እንደደረሰ በመቁጠር እንዲለቀቁ ከውሳኔ መደረሱ" ላይ ልዩነት እንደላቸው ማሳወቃቸውን ፋና ዘግቧል። በደርግ የስልጣን ዘመን ተፈጽመዋል በተባሉ ከፍተኛ ወንጀሎች ከሌሎች የወቅቱ ከፍተኛ ባለስልጠናት ጋር በሌሉበት ተከሰው የነበሩት ሁለቱ ግለሰቦች የሞት ፍርድ ተበይኖባቸው ነበር። የኢህአዴግ ሠራዊት አዲስ አበባን ከመያዙ አንድ ቀን ቀደም ብለው በጣሊያን ኤምባሲ ውስጥ ከተጠለሉት አራት የወቅቱ ከፍተኛ ባለስልጣንት መካከል የነበሩት ብርሃኑ ባይህ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንዲሁም ሌፍተናንት ጀነራል አዲስ ተድላ የሠራዊቱ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ነበሩ። ኮሎኔል ብርሃኑ ባይህ እና ሌፍተናንት ጄነራል አዲስ ተድላ ከእስር ቤት ውጪ ለ30 ዓመታት ያህል በጣሊያን ኤምባሲ ውስጥ ከቆዩ በኋላ፤ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በግለሰቦቹ ላይ የተላለፈው የሞት ቅጣት ውሳኔ ወደ እድሜ ልክ እስራት እንዲቀየር ለአገሪቱ ፕሬዝደንት ጥያቄ አቅርቦ እንደነበር የዐቃቤ ሕግ ፕሬስ ሴክሬታሪ ለቢቢሲ ባለፈው ሳምንት መግለጻቸው ይታወሳል። ይህንንም ተከትሎ ፕሬዝደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የሞት ቅጣቱ ወደ እድሜ ልክ እስራት እንዲሻሻል መፍቀዳቸው ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ ይፋ ተደርጓል። ይህንን ጉዳይ በተመለከተ የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ አወል ሱልጣን ለቢቢሲ እንደገለጹት የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው የነበሩት ሁለቱ የቀድሞ ባለስልጣናት፤ የሞት ፍርዳቸው ወደ እድሜ ልክ እስራት በርዕሰ ብሔሯ ተቀንሶላቸዋል። ሁለቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት በደርግ መንግሥት ውስጥ በነበራቸው ተሳትፎ ወቅት ተፈጽመዋል በተባሉ የተለያዩ ወንጀሎች ተከሰው ነው የሞት ቅጣት የተበየነባቸው። ዐቃቤ ሕግም በተመሳሳይ የተላለፈባቸው የሞት ፍርድ ወደ የእድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀነስ በይቅርታ እና የምህርት ቦርድ በኩል ለርዕሰ ብሔሯ ጥያቄ ማቅረቡ ተነግሯል። ሁለቱ የቀድሞ ባለስልጠናት ለዓመታት ተጠግተውበት ከነበረው ኤምባሲ እንዲወጡ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ የተሰጠው በዐቃቤ ሕግ ጥያቄ መሠረት ፕሬዝደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የሞት ቅጣቱን ወደ እድሜ ልክ እስራት እንዲቀነስ ካደረጉ በኋላ በዐቃቤ ሕግ በአመክሮ እንዲለቀቁ በቀረበ ጥያቄ ነው። የኢህአዴግ ኃይሎች አዲስ አበባን ለመያዝ አንድ ሳምንት ሲቀራቸው የወቅቱ ፕሬዝዳንት መንግሥቱ ኃይለማሪያም ስልጣናቸውንና አገራቸውን ለቀው አስካሁን ድረስ በጥገኝነት ወደሚገኙባት ዚምባብዌ ካቀኑ ከሳምንት በኋላ ነበር ባለስልጣናቱ ወደ ጣሊያን ኤምባሲ የገቡት። ኮሎኔል ብርሃኑ ባይህ እንዲሁም ሌፍተናንት ጄነራል አዲስ ተድላ በውቅቱ ተይዘው ከነበሩ ከሌሎች ባልደረቦቻቸው ጋር በስልጣን ዘመናቸው ወቅት ተፈጽመዋል በተባሉ ወንጀሎች ክስ ተመስርቶባቸው በሌሉበት የሞት ቅጣት ተወስኖባቸው ነበር። መንግሥትም የጣሊያን መንግሥት ተፈላጊዎቹን አሳልፎ እንዲሰጠው በተደጋጋሚ ቢጠይቅም ጣሊያን ጥያቄውን ሳትቀበለው ግለሰቦቹን አዲስ አበባ ውስጥ...
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
50c47c82a6978404d44c1f0112f1214b
24325d33de665c74b49a2e6cc59de1ca
ኢትዮጵያ የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ፖሊሲ እንድታወጣ ተጠየቀ
በኢትዮጵያ የሚስተዋለው የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም በችግሮች የተተበተበ ስለሆነ፣ ችግሮቹን ለመፍታት መንግሥት የአጠቃቀም ፖሊሲ እንዲያወጣ ተጠየቀ፡፡ይህ ጥያቄ የቀረበው ከሁሉም የአገሪቱ ክልሎች ከተውጣጡ ወጣቶች ሐሙስ መጋቢት 20 ቀን 2010 ዓ.ም. በጁፒተር ሆቴል የፓናል ውይይት በተካሄደበት ወቅት ነው፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙዩኒኬሽን ትምህርት ቤት መምህርና የዩኒቨርሲቲው የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አሰማኸኝ አስረስ የውይይት መነሻ ጽሑፍ ሲያቀርቡ እንደተናገሩት፣ በኢትዮጵያ ያለውን የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም የሚቆጣጠርና የሚመራ አካል የለም፡፡ በዚህም ሳቢያ ችግሮች እየተፈጠሩ ስለሆኑ መንግሥት የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ፖሊሲ ማውጣት አለበት ብለዋል፡፡አቶ አስማኸኝ ‹‹ማኅበራዊ ሚዲያና የአገር ግንባታ›› በሚል ርዕስ የውይይት መነሻ ጽሑፍ ባቀረቡበት ወቅት እንደገለጹት፣ ኢትዮጵያ የማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ፖሊሲ ከማውጣቷ በተጨማሪ መንግሥት ሊቆጣጠረው የሚችል የአገር ውስጥ የማኅበራዊ ሚዲያ ሊኖር ይገባል፡፡      ከስብሰባው ተሳታፊ ወጣቶች መካከል ማኅበራዊ ሚዲያ ጠቀሜታው የጎላ እንደሆነ ጠቁመው በኢትዮጵያ የተሳሳቱና ብሔርን ከብሔር የሚያጋጩ፣ የዜጎችን የአብሮ መኖር እሴት የሚሸረሽሩ መልዕክቶች እየተላለፉ ነው ያሉ አሉ፡፡ ችግሩ ሊፈጠር የቻለበት ዋነኛው ምክንያትም መንግሥት ትክክለኛና ወቅታዊ መረጃዎችን ለሕዝቡ ባለማድረሱና የአገር ውስጥ ሚዲያዎች ተገቢውን ሥራ ባለማከናወናቸው እንደሆነ የተናገሩም አሉ፡፡ በጥር ወር 2010 ዓ.ም. በወልዲያ የተፈጠረውን ግጭት በተመለከተ የመንግሥት ሚዲያዎች ትክክለኛ መረጃ ለሕዝብ ሲያደርሱ እንዳልነበረና በዚህ ሳቢያም የከፋ ቀውስ እንዲፈጠር ምክንያት መሆኑን የገለጹ ነበሩ፡፡      ከአገሪቱ የቀደመ ታሪክ ጋር የማይመጥን ችግር እየተፈጠረ መሆኑን፣ የአገሪቱ ሚዲያዎችም ዘመናዊ መሣሪያ ታጥቀውና የተሟላ የሰው ኃይል ይዘው ከአንድ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰብ አንሰው የሚታዩበት አጋጣሚ እንዳለ የጠቆሙም ነበሩ፡፡      በተዘጋጀው የወጣቶች የፓናል ውይይት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ በማኅበራዊ ሚዲያ አማካይነት የተሳሳቱና የአገርን ህልውና የሚንዱ መረጃዎች እንደሚተላለፉ ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትሩ አክለውም በጎ ዓላማ በሌላቸው የመረጃ ምንጮች ግለሰብንና ሕዝብን ብሎም አገርን ለጉዳት ሊዳርጉ የሚችሉ መልዕክቶች ሲተላለፉ እንደነበር አስታውሰው፣ ወጣቱ ከእንዲህ ዓይነት አባዜ መውጣት እንዳለበትና በአገሪቱ ሁንተናዊ የዕድገት እንቅስቃሴ መሳተፍ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡‹‹ዘመን ባመጣው የወቅቱ ማኅበራዊ ሚዲያ በምርቃና እየተጻፈ አንዱ አንዱን እንዲቃወም ችግር እንዲፈጠር ሲሠራ ይታያል፤›› ብለዋል፡፡ ወጣቱ ግን ማኅበራዊ ሚዲያን ለበጎ ዓላማና ለአገር ግንባታ እንዲጠቀምበት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ፖለቲካ
https://www.ethiopianreporter.com/article/9573
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
f70128c27022d84f3f5890f70d725c7f
ec42efe915c959e24ebeb558ab8c5660
ትግራይ፡ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደና ጓደኛው በመቀለ ከተማ ተገደሉ
የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ የነበረው ዳዊት ከበደ አርአያ ወደ ሥራው ከተመለሰ ከቀናት በኋላ በመቀለ ከተማ ውስጥ ተገድሎ መገኘቱ ተዘገበ ።ወደ ሥራ መመለስ ዳዊት ከበደ አርአያ ማን ነው?የሥራ ባልደረቦቹ ለቢቢሲ እንደተናገሩት የትግራይ ክልላዊ መንግሥት በሚያስተዳድረው ቴሌቪዥን ጣቢያ በጋዜጠኝነት ይሰራ የነበረው ዳዊት ተገድሎ የተገኘው ረቡዕ ዕለት ጥር 12/ 2013 ዓ.ም በመኪና ውስጥ ነው።ከዳዊት ከበደም አርአያ በተጨማሪ አንድ ሌላ ጓደኛውም መቀሌ ውስጥ በምትገኝ አዲ ሃውሲ በምትባል ሰፈር መገደላቸውን ባልደረቦቹ ተናግረዋል።የቀይ መስቀል ሠራተኞች የዳዊትንና አብሮት የነበረውን ግለሰብ አስከሬን ካነሱ በኋላ በትግራይ ቴሌቪዥን ለሚሰሩ የሥረራ ባልደረቦቹ ማሳወቃቸውም ተጠቅሷል።ስለ ግድያው እስካሁን ድረስ ክልሉን ከሚያስተዳድሩት ባለስልጣናት የተሰጠ መረጃ የለም።አዲስ በተቋቋመው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የደኅንነት ኃላፊ የሆኑት አቶ ዋልታ ሐረጎትን ስለ ጋዜጠኛው አሟሟት ቢቢሲ በጠየቃቸው ወቅት ምንም መረጃ እንደሌላቸውና፤ መረጃዎችን ሰብስበውና አጠናቅረው ይፋ እንደሚያደርጉም ቃል ገብተዋል።ስሜ አይጠቀስ ያለ አንድ የዳዊት የሥራ ባልደረባ ለቢቢሲ ትግርኛ እንደተናገረው ሁለቱ ግለሰቦች የተገደሉት በተተኮሰባቸው ጥይት ነው። ይህንን መረጃ ከአካባቢው የፀጥታና ደኅንነት ኃላፊዎች ማረጋገጥ አልተቻለም።ሁለተኛው የተገደለው ግለሰብ ማንነትንም በተመለከተ ቢቢሲ ባደረገው ማጣራት በትግራይ ቴሌቪዥን የሚሰራ ሌላ ጋዜጠኛ ወንድም መሆኑን መረዳት ችሏል።በትግራይ ክልል ወታደራዊ ግጭት በተፋፋመበት በኅዳር ወር ሥራ አቋርጦ እንደነበር የተነገረው ዳዊት ከበደ አርአያ በቅርቡ ወደ ሥራው ተመልሶ ነበር ተብሏል።የመከላከያ ሠራዊት መቀለን መቆጣጠሩን ተከትሎ ተቋርጦ የነበረውም የክልሉ ቴሌቪዥን ፕሮግራም ስርጭት መተላለፍ የጀመረ ሲሆን ሠራተኞቹም ወደ ሥራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አድርጓል።ዳዊት ወደ ሥራ ተመልሶ ቢሮ በገባበት ወቅት ተይዞ ለቀናትም ያህል በቁጥጥር ስር የነበረ መሆኑን አንድ በቴሌቪዥን ጣቢያ የሥራ ባልደረባው አሳውቀዋል። እስሩን በተመለከተ የአካባቢው ባለስልጣናት ያሉት ነገር ባይኖርም የሥራ ባልደረባው ግን ከመገደሉ በፊት ለሦስት ቀናት በእስር ላይ እንደነበረ ተናግረዋል።"የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳዳሪዎች የቀድሞ ጋዜጠኞችንና የካሜራ ባለሙያዎችን እያናገሩ ነበር። ካናገሩዋቸው ጋዜጠኞች መካከል አንዱ ዳዊት ነው" በማለትም ባልደረባው ለቢቢሲ ተናግረዋል።ከህዳር 19/2013 ዓ.ም ጀምሮ በመከላከያ ቁጥጥር ስር ባለችው መቀለ የምሽት ሰዓት እላፊ የተጣለ ሲሆን በዚያ ሰዓትም በከተማው ማንኛውም እንቅስቃሴ የተከለከለ ነው።ዳዊት በትግራይ ቴሌቪዥን ተቀጥሮ ከመስራቱ በፊት ለበርካታ ዓመታት በብሔራዊው የቴሌቪዥን ጣቢያ ኢቲቪ ሰርቷል።ኢቲቪን ከለቀቀ በኋላ የራሱን የትግርኛ መፅሔት በማቋቋም ለበርካታ ዓመታት ፅሁፍ ሲያበረክት ነበር።በኋላም ባለፈው ዓመት እስከ ተዘጋበት ድረስ አዲስ አበባ በሚገኘው የትግራይ ቴሌቪዥን ቅርንጫፍ ውስጥ እያገለገለ ነበር። የአዲስ አበባ ቅርንጫፉን መዘጋት ተከትሎ መቀለ ወደሚገኘውም ዋና ጣቢያ በመመለስ በቴሌቪዥን ጣቢያው ሲሰራ ነበር።የሁለቱ፣ የዳዊትና አብሮት የነበረው ግለሰብ የሥርዓተ ቀብር በትናንትናው ዕለት ጥር 12/ 2013 ዓ.ም አቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን ተፈፅሟል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.bbc.com/amharic/news-55745102
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
16306ac81f0b30c57ef85fb63a644ce9
b681cf08e9cb4567e78c8810f9966d63
ህብረቱ ለታላቁ መሪ መለስ ዜናዊና ለቀዳማዊ ኃይለስላሴ ሐውልት ለማቆም ወሰነ
የአፍሪካ ህብረት ለታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ እና ለቀዳማዊ  ኃይለስላሴ  መታሰቢያ ሃውልት እንዲቆምላቸው ወሰነ።የአፍሪካ ህብረት የ29ኛው የመሪዎች ጉባኤ ለታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ መታሰቢያ እንዲሆን መወሰኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ አስታውቀዋል፡፡ውሳኔው በ29ኛው የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ መዝጊያ ላይ ስነ ስርዓት ላይ የተላለፈ ነው።የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የጉባኤውን መጠናቀቅ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፤ ህብረቱ ኢትዮጵያ እንደ ሃገር ከአፍሪካ አንድነት ድርጀት ምስረታ ጀምሮ ለአፍሪካ ህብረት ላበረከተቸው አስተዋጽኦ እውቅና ሰጥቷል።ከዚህ ባለፈም ህብረቱ ለቀድሞው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በተለያዩ አለም አቀፍ መድረኮች የአፍሪካውያንን ድምጽ በማሰማት ላበረከቱት አስተዋጽኦም የክብር መዘክር መስጠቱን አስታውቀዋል ፡፡የአፍሪካ ህብረት የ29ኛው የመሪዎች ጉባኤ ለታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ መታሰቢያ እንዲሆን መወሰኑን አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ገልጸዋል ።በተጨማሪም የቀድሞው የኢትዮጵያ ንጉስ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታና እድገት ላበረከቱት አስተዋጽኦም የክብር መዘክር መስጠቱንም ገልጸዋል።ለአፍሪካ አጀንዳዎች ቅድሚያ የምትሰጠውን ኢትዮጵያንና የቀድሞ መሪዎቿ በህብረቱ ለሰሩት ስራና ላበረከቱት አስተዋጽኦ፤ ከህብረቱ ለተሰጠው እውቅናና ክብርም በኢፌዴሪ መንግስት ስም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው ኢትዮጵያ በሳዑዲ ዓረቢያ ያለ ስራ እና መኖሪያ ፍቃድ የሚኖሩ ዜጎችን የማስመለስ ጥረቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አንስተዋል።መንግስት በሳዑዲ ያለመኖሪያ ፍቃድ የሚኖሩ ዜጎች ደህንነታቸው ተጠብቆ ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ የሚያደርገውን ጥረትም አጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት ።በህጋዊ መንገድ ወደ ሳዑዲ የሚያመሩ ዜጎች መብታቸውና ነጻነታቸው ተከብሮ ይሰሩ ዘንድ ለሳዑዲ የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለዚህ የሚረዳና የዜጎችን ደህንነት የሚያስጠብቅ የጋራ ስምምነት ከሳዑዲ ጋር መፈረሙንም አስረድተዋል።መንግስት ከሳዑዲ ዓረቢያ ጋር ያለውን ስትራቴጂያዊ አጋርነት፤ ንግድ እና ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በተለያዩ መስኮች አጠናክሮ ይቀጥላልም ነው ያሉት።ከአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ምስረታ ጋር ተያይዞ ኢትዮጵያ የደረሰችበትን አቋምም ለጋዜጠኞቹ ገልጸዋል።በመግለጫቸው በህብረቱ የቀረበውንና ከአባል ሃገራት ያለ ቀረጥ የሚገቡ ምርቶችን መጠን፤ ኢትዮጵያ ከራሷ አንጻር በመገምገም እንዳልተቀበለችው አስረድተዋል።ለዚህም በህብረቱ የቀረበውንና ሃገራት 90 በመቶ ወደ ሃገራቸው የሚገቡ የአባል ሃገራት ምርቶች ላይ ቀረጥ እንዳይጥሉ የቀረበውን እቅድ ከፖሊሲዋ አንጻር በመቃኘት 85 በመቶ ምርቶችን ያለ ቀረጥ ለማስገባት የያዘቸው አቋም በሃገራት ተቀባይነት ማግኘቱንም ጠቁመዋል።ይህም የተጠቀሰው የምርት መጠን ያለቀረጥ ወደ ሃገር ውስጥ ቢገባ ካለው ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ አንጻር ታይቶ የተወሰደ እና ከሃገራቱ ጋር የሚሰራበት መሆኑንም ነው የጠቆሙት።በህብረቱ የመሪዎች የመዝጊያ ስብሰባ ላይ ህብረቱ፤ የአፍሪካን አጀንዳዎች ከመወሰን ባለፈ ማስፈጸምና ለተግባራዊነቱ ይሰራ ዘንድ የቀረበው የሪፎርም ማሻሻያ ተቀባይነት ማግኘቱንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል።ከዚህ አንጻርም መደበኛ እና መደበኛ ያልሆነ በሚል በተለያየ ወቅት ሁለት የህብረቱ ስብሰባዎች እንዲካሄዱም ተወስኗል።በዚህም የመሪዎቹ ዋና ስብሰባ የሆነው መደበኛ ስብሰባ ጥር ወር ላይ ተካሂዶ፤ የተላለፉ ውሳኔዎችን የሚገመግመው መደበኛ ያልሆነው ስብሰባ ደግሞ ሐምሌ ወር ላይ የሚካሄድ ይሆናል።ከዚህ በኋላ የሚደረጉ የህብረቱ የመሪዎች ስብሰባም፤ በተመረጡ፣ ለአህጉሪቱ ይበጃሉ በተባሉ እና ተፈጻሚ በሚሆኑ አጀንዳዎች ላይ ትኩረቱን እንዲያደርግ ተወስኗልም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ።ከዚህ አንጻርም የዛሬው የመሪዎች መዝጊያ ጉባኤ ለወጣቶች ቅድሚያ በመስጠት፣ በአህጉሪቱ ሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ እንዲሁም የተባበረችና የተዋሃደች አፍሪካን ለመፍጠር በሚያስችሉ አቅጣጫዎች ላይ ትኩረት አድርጎ መምከሩን ነው በመግለጫቸው ያነሱት።የተዋሃደች አፍሪካን ከመፍጠር አኳያም ከመሰረት ልማት ባለፈ አህጉሪቱን በንግድ የማስተሳሰሩ ጉዳይ ዋና አጀንዳ እንደነበርም አስታውቀዋል።ከጅቡቲና ኤርትራ ወቅታዊ ፍጥጫ ጋር ተያይዞም የአፍሪከ ህብረት በራሱ ሰላም አስከባሪ ሃይል በማስፈር ጉዳዩን በራሱ እንዲፈታ ተወስኗል።ከአፍሪካ ህብረት የገንዘብ ምንጭ ጋር በተያያዘ ባለፈው ታህሳስ ወር የተላለፈውና ሃገራት ከሚያገኙት ገቢ 0 ነጥብ 2 በመቶውን ለህብረቱ እንዲያስገቡ የተወሰነውን ውሳኔ አፈጻጸምም በመግለጫቸው አንስተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ውሳኔው እስካሁን በ16 ሃገራት ብቻ እየተፈጸመ መሆኑን ጠቅሰው፤ ጉዳዩ በሃገራቱ ፓርላማ አለመቅረቡና ሃገራቱ ከአለም የንግድ ድርጀት ጋር ያላቸው አሰራር እንቅፋት መሆኑን ነው አስታውሰዋል።በቀጣይም ሃገራቱ ከአለም አቀፉ የንግድ ድርጅት ጋር ያላቸውን አሰራር በመፈተሽ የተላለፈውን ውሳኔ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ጥሪ መቅረቡንም አስታውቀዋል-(ኤፍ ቢ ሲ) ።
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/29227/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
4971c132aeee3c8197d53f67fe929d00
d2f7008505a3d8d0e3a648a53cb04da5
በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ አንድ የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት ውስጥ የነበሩ ተማሪዎች እና መምህራን የቦኮ ሃራምን ጥቃት ማምለጣቸውን የዓይን እማኞች ተናገሩ።
በናይጄሪያ ሴት ተማሪዎች የቦኮ ሃራምን ጥቃት አመለጡ\nቦኮ ሃራም በሰሜናዊ ናይጄሪያ እስላማዊ መንግሥት መመስረት ይፈልጋል የዓይን እማኞች እንዳሉት ከሆነ የቦኮ ሃራም ወታደሮች ሰኞ ጠዋት ዳፕቺ በምትባል ከተማ ከደረሱ በኋላ ተኩስ ከፈቱ እንዲሁም ፈንጂዎችን ማፈንዳት ጀመሩ። የፍንዳታውን ድምጽ ቀድመው የሰሙት ሴት ተማሪዎች እና መምህራን ቦኮ ሃራም ወደ ትምህርት ቤታቸው ከመድረሱ በፊት በማምለጣቸው የጥቃቱ ሰለባ ከመሆን ተርፈዋል። በአውሮፓውያኑ 2014 ቦኮ ሃራም በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ ከምትገኝ ቺቦክ ከተማ 270 ሴቶችን አፍኖ ወስዶ ነበር። የዳፕቺ ከተማ ነዋሪዎች እንደሚሉት ከሆነ የቦኮ ሃራም ታጣቂዎች በትምህርት ቤቱ የሚገኙትን ሴቶች ለማፈን ነበር የመጡት ብለዋል። ታጣቂዎቹ በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ ሲደርሱ ባዶ ሆኖ በማግኘታቸው በህንጻዎቹ ውስጥ ያገኙትን ከዘረፉ በኋላ አውድመው ወደ መጡበት ተመልሰዋል። የናይጄሪያ ጦር በተዋጊ ጄቶች በመታገዝ የአጸፋ እርምጃ ወስዷል ተብሏል። ባሳለፍነው ግንቦት ወር ከቺቦክ ታፍነው ከተወሰዱት መካከል 100 ሴት ተማሪዎች ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተቀላቅለዋል። ብዙዎቹ የተለቀቁት መንግሥት የቦኮ ሃራምን 5 ኮማንደሮች ከእስር ለመልቀቅ ከተስማማ በኋላ ነበር። ይሁን እንጂ አሁንም 100 ሴት ተማሪዎች በቦኮ ሃራም ቁጥጥር ሥር ይገኛሉ። ላለፉት ስምንት ዓመታት ቦኮ ሃራም በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ ሲፈጽማቸው በቆየው ጥቃቶች ወደ አስር ሺ የሚጠጉ ንጹሃን ህይወታቸውን አጥተዋል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
d86cf953de2d1fd5560d1efd3693f6d5
3c9475ca7b29034a489efd53dce7c859
ኦዲፒ፤
 • በአማራ ክልል በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ሀዘን ገለጸ • አጥፊዎችን ለህግ ለማቅረብ የሚደረገውን ጥረት እንደሚ ደግፍ አስታወቀ፤አዲስ አበባ፡- የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዲፒ) በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደርና በክልሉ በሰሜን ሸዋ ዞን አንዳንድ ወረዳዎች በተከሰተው ግጭት ጠንሳሾችን እና ተሳታፊዎችን ለህግ ለማቅረብ የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታወቀ። የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ትናንት “የህዝቦች ወንድማማችነትና የአብሮነት መልካም እሴቶች በአፍራሽ ኃይሎች ተልዕኮ አይደናቀፍም” በሚል ርዕስ በሰጠው መግለጫ እንዳመለከተው፤ ሰሞኑን በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደርና በክልሉ በሰሜን ሸዋ ዞን አንዳንድ ወረዳዎች በፖለቲካ ቁማርተኞች ቀስቃሽነት ግጭቶች መከሰታቸውና በሰው ህይወት፣ በአካልና በንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል። አጥፊዎችን ለህግ ለማቅረብ በጸጥታ አካላት የሚደረገውን ጥረት ይደግፋል። በህዝብ ደም በሚነግዱ የፖለቲካ ቁማርተኞች የተፈፀመው ጥፋት በየትኛውም መልኩ ተቀባይነት የሌለውና ማንኛውንም ህዝብ የማይወክል መሆኑን ኦዲፒ ይገነዘባል ያለው ፓርቲው፤ ኦዲፒ የተፈጠረውን ችግር ለማረጋጋት እና ተመሳሳይ ችግር ዳግም እንዳይከሰት ለመከላከል ከአማራ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) እና ከአማራ ክልላዊ መንግስት ጋር በመቀናጀት በመስራት ላይ እንደሚገኝ ገልጿል። ኦዲፒ በግጭቱ ለጠፋው የሰው ህይወት፤ የአካል ጉዳት እና የንብረት ውድመት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን፤ በግጭቱ ውድ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች ጥልቅ ሀዘን የተሰማው መሆኑን ገልጾ ለተጎጂ ቤተሰቦችም መፅናናትን ተመኝቷል። የጥፋት ድርጊቱንም አጥብቆ ያወግዛል ብሏል፤ ኦዲፒ በመግለጫው። በሰላም አብሮ የሚኖሩትን ወንድማማች ህዝቦች ለማጋጨት የሚደረግን ማንኛውም ሙከራና ድርጊት ለማክሸፍ ኦዲፒ ዛሬም እንደትናንቱ ጠንክሮ እንደሚሰራ አመልክቶ፤ ህዝቦች ለዘመናት ባካበቱት የአብሮነት ዕሴት እና የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ ሴራውን ያከሽፋል ብሏል። በዚህ አጋጣሚም የኦሮሞ ህዝብ በተለመደው የአቃፊነት ባህሉ ወንድም ከሆነው የአማራ ህዝብ እና ከሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች ጋር ያለውን አብሮነት በማጠናከር፤ በክልሉ በህዝቦች መካከል ግጭት ለመፍጠር የሚደረጉ የጥፋት ኃይሎችን ሴራ ለማጋለጥ እና ለማክሸፍ እንዲንቀሳቀስ ጥሪውን አስተላልፏል። ኦሮሚያ የሁሉም ኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ቤት እንደሆነች ኦዲፒ በጽኑ ያምናል ያለው መግለጫው፤ በክልላችን የሚኖሩ ብሄር ብሄረሰቦች አሁን የደረስንበት የለውጥ ምዕራፍ ላይ እንድንደርስ ከኦሮሞ ህዝብ ጋር አንድ ሆነው ከመሪው ፓርቲ ኦዲፒ ጎን ተሰልፈው ታግለዋል። ውድ መስዋዕትነትም ከፍለዋል ሲል ገልጿል። ኦዲፒ የህዝቦች ወንድማማችነት፤ የኢትዮጵያን አንድነት እና የለውጡን እንቅስቃሴ ለመገዳደር የሚንቀሳቀሱ ጽንፈኛ እና የከሰሩ የፖለቲካ ኃይሎችን ከመላው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን፤ እንዲሁም ከለውጥ ኃይሎች ጋር በመተባበር በጽናት የሚታገላቸው መሆኑንም አስታውቋል።አዲስ ዘመን ሚያዝያ 2/2011በ
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=8558
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
142a33f96ef050041e361749f617997e
8a5863e4816f654a91c37a7f88675daa
የትራፊክ አደጋን መቀነስ የሚያስችል ግምገማ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንገዶች ደህንነት ምክንያት የሚደርሰውን የትራፊክ አደጋ መቀነስ የሚያስችል ግምገማ እየተካሄደ መሆኑን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።ግምገማው በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ 2 ሺህ ኪሎ ሜትር ርዝመት ባላቸው መንገዶች ላይ ነው እየተካሄደ ያለው።በግምገማው 500 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው አደገኛ መንገድም ተለይቷል።በሚኒስቴሩ የብሄራዊ መንገድ ደህንነት ፅህፈት ቤት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ጥላሁን ገለታ እንዳሉት፥ በእነዚህ መንገዶች ላይ እንደየጉድለታቸው ማሻሻያ ለማድረግ የሚያስችል ስልጠና ለባለሙያዎች መሰጠት ተጀምሯል።ግምገማው እና ስልጠናው ከስፔኑ ኤፕቲሳ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር በመሆን ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል።በትእግስት አብርሃም
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%89%b5%e1%88%ab%e1%8d%8a%e1%8a%ad-%e1%8a%a0%e1%8b%b0%e1%8c%8b%e1%8a%95-%e1%88%98%e1%89%80%e1%8a%90%e1%88%b5-%e1%8b%a8%e1%88%9a%e1%8b%ab%e1%88%b5%e1%89%bd%e1%88%8d-%e1%8c%8d%e1%88%9d/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
56731b1c6a3b94772569d5aaee8b52fd
8daf3e6da26524f497decbfc9c78fc37
የፕላንና ልማት ኮሚሽን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፕላንና ልማት ኮሚሽን ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር ተወያየ።የኢኮኖሚ የልማት ዕቅድ፣ የመሰረተ ልማት ዕቅድ፣ የማህበራዊ ዘርፍ ልማት ዕቅድ፣ የፍትህ ዘርፍና የሕዝብ አገልግሎት ዕቅድ፣ የሰላም ግንባታ እና ቀጠናዊ የጋራ ልማት ዕቅድ በ10 ዓመቱ የልማት ያላቸው ቦታ ተነስቷል።ግብርና በተመለከተ የመስኖ አቅምን በማጎልበት የግብርናን ዘርፍ ከዝናብ ጥገኝነት ማላቀቅ፣ የዘመናዊ የእርሻ አገልግሎትን ማስፋፋት፣ በከፍተኛ ምርታማነታቸው የሚታወቁ አነስተኛ አርሶ አደር የተሻለ የመሬት ይዞታ እንዲኖራቸው ማገዝ እና ቀስ በቀስ ወደ ባለሃብትነት ለማሳደግ መታቀዱ ነው የተገለፀው ።ተቋማዊ የማስፈፀም አቅምን አስመልክቶ የሰው ሀብት ልማት፣ አደረጃጀትና አሰራር፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ/ኦቶሜሽን፣ የክትትልና ግምገማ ስርዓት መዘርጋት እንደሚያስፈልግም ተጠቅሷል፡፡ከማምረቻ ዘርፍ ጋር በተያያዘ የነባር ኢንዱስትሪዎች ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ፣ የሀገር ውስጥ ግብዓቶችን ለሚጠቀሙ ቅድሚያ መስጠት፣ በተለይ በምግብ፣ በጨርቃጨርቅና በመድሀኒት ላይ በማተኮር መስራት ፣ የኢንዱስትሪውን የእሴት ሰንሰለት፣ ትስስርና ተመጋጋቢነትን ማጠናከር፣ አዳዲስ ኢንቨስትመን በብዛት በጥራት እና በአይነት ማስፋፋት፣ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ መርህን የተከተለ ልማት ትኩረት መስጠት፣ ከባድ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ፣ የኬሚካልና የፋርማሲቲካልስ ኢንዱስትሪዎች ልማትንና ከሌሎች ኢንዱስትሪዎች ጋር ያላቸውን ትስስር ማጠናከርም ትኩረት የተደረገበት ጉዳይ ነው ተብሏል።የማዕድን ዘርፍ በተመለከተም የውጪ ምንዛሬ ግኝትና የሀገር ውስጥ ገቢን ማሳደግ ፣ በዘርፉ ኢንቨስትመንትን ማስፋፋት  እና ዕሴት የሚጨምሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች በዘርፉ ኢንዲስፋፉ ማድረግ ሌላኛው እቅድ መሆኑም ተነስቷል፡፡የከተማ ልማት ዘርፍን አስመልክቶም በሥራ ፈጠራና ኢንተርፕራይዞችን በማደራጀት ሂደት አምራች ዘርፎች ላይ ማትኮር፣ የካፒታልና የሰው ኃይል ፍልሰትን በየአካባቢው በመግታት የገጠር፣ ኢንደስትሪያላይዜሽንን ማስፋፋትና ለመካከለኛ ከተሞች እድገት ልዩ ትኩረት መስጠት፣ ልማትን ለማፋጠንና ፍትሐዊነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል የመሬትአቅርቦት ሥርዓት መዘርጋት፣ የመልሶ ማልማትና የማስፋፊያ ሥራዎችን ነባር ተጠቃሚዎችን አካታች ባደረገ ሁኔታ ተፈጻሚ ማድረግ፣ የከተማ መሬት ምዝገባና ካዳስተር ስርዓትን ማጠናከር እንደሚገኝበት ተነግሯል።የቱሪዝም ዘርፍ፣ የትራንስፖርት ዘርፍ፣ ኢነርጂ ፣ ውሃ፣ መስኖ ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ፣ የትምህርት ዘርፍ ፣ የጤና ዘርፍ፣ የሴቶች፣ የሕጻናትና የወጣቶች ልማት፣ የፍትህ ዘርፍ፣ የሰላም ግንባታ ልማት፣ የውጭ ጉዳይና ቀጠናዊ የጋራ ልማት ዙሪያን በተመለከተ ለምክር ቤቱ አባላት ማብራሪያ ተሰጥቷል።በይስማው አደራው ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.fanabc.com/%e1%8b%a8%e1%8d%95%e1%88%8b%e1%8a%95%e1%8a%93-%e1%88%8d%e1%88%9b%e1%89%b5-%e1%8a%ae%e1%88%9a%e1%88%bd%e1%8a%95-%e1%8a%a8%e1%88%85%e1%8b%9d%e1%89%a5-%e1%89%b0%e1%8b%88%e1%8a%ab%e1%8b%ae%e1%89%bd/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
390178989dd53bbc6a4714d126110187
2240d1fae538dcef9e8374196f28afb6
“እንቁ ዳጉሳ” በዝናብ አጠር አካባቢዎች ውጤታማ እየሆነ ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ መስከረም 19/2012 ዓ/ም (አብመድ) “እንቁ ዳጉሳ” በሄክታር 15 ኩንታል ምርት እንደሚሰጥ ተገልጧል፡፡የአማራ ክልል ግብርና ምርምር እና የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳድር የሥራ ኃላፊዎች ዛሬ መስከረም 19/2012 ዓ.ም በብሔረሰብ አስተዳድሩ ተገኝተው የሰብል ልማቱን ውጤታማነት ተመልክተዋል፡፡ የሥራ ኃላፊዎቹ በአበርገሌ ወረዳ ዊርቀዲቭኑ ቀበሌ በኩታ ገጠም የተዘራ 20 ሄክታር “እንቁ ዳጉሳ” ማሳን ነው የጎበኙት፡፡በጉብኝቱ ላይ እንደተገለጸውም በሰቆጣ ዝናብ አጠር የምርምር ተቋም አማካኝነት ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር እና ላልይበላ ላይ እየተከናወኑ የሚገኙት የምርምር ሥራዎች ምርታማነትን እያሳደጉ ነው፡፡ በአብነት የቀረበውም የ “እንቁ ዳጉሳ” ውጤታማነት ነው፡፡የሰብል ዝርያው ዝናብ አጠር ለሆነው አካባቢ የተሻለ ምርት እንደሚሰጥ ተረጋግጧል ነው የተባለው፡፡ የዝናብ እጥረት ባለባቸው አካባቢዎች በአነስተኛ እርጥበት ለፍሬ መብቃት የሚችለው “እንቁ ዳጉሳ” በሄክታር 15 ኩንታል ምርት እንደሚሰጥም በመስክ ምልከታው ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡በ2008 ዓ.ም የጀመረው የ“እንቁ ዳጉሳ” የዝርያ ማሻሻል ሥራ በአበርገሌ ወረዳ በ11 ሰዎች በ5 ሄክታር መሬት ላይ ተጀምሮ ውጤቱ የተሻለ ሆኖ በመገኘቱ በ2011/2012 የምርት ዘመን በ527 ሄክታር ላይ 2ሺህ 106 አርሶ አደሮች እንዲጠቀሙበት ተደርጓል። በጉብኝቱ የተገኙ አርሶ አደሮችም በሰብል ምርቱ ውጤታማ እንደሆኑ ነው የተናገሩት፡፡“ከዚህ በፊት የነበረው የአካባቢው የማሽላ ዝርያ በበቂ ሁኔታ እርጥበት ስለሚፈልግ ለፍሬ አይበቃም ነበር፤ ለእንስሳት መኖ ለማግኘትም እንቸገር ነበር” ብለዋል አርሶ አደሮቹ፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.amharaweb.com/%e1%8a%a5%e1%8a%95%e1%89%81-%e1%8b%b3%e1%8c%89%e1%88%b3-%e1%89%a0%e1%8b%9d%e1%8a%93%e1%89%a5-%e1%8a%a0%e1%8c%a0%e1%88%ad-%e1%8a%a0%e1%8a%ab%e1%89%a3%e1%89%a2%e1%8b%8e%e1%89%bd/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
27ef1acae18a2fadc6587582eb1245a7
9866e504d4877471fff830f6b9a9ac7f
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና አገልግሎት አመራሮች ግምገማ ጀመሩ
በመላ አገሪቱ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና አገልግሎት አመራሮች ለአራት ቀናት የሚቆይ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ፣ ነሐሴ 5 ቀን 2007 ዓ.ም. በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ አዳራሽ ጀመሩ፡፡በመላ አገሪቱ የሚገኙ ዲስትሪክት ኃላፊዎች፣ ምክትል ሥራ አስፈጻሚዎችና በተለያዩ የኃላፊነት ቦታ ላይ የሚገኙ የሁለቱ መሥሪያ ቤቶች አመራሮች የሥራ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን ካቀረቡ በኋላ፣ ሪፖርቱን መነሻ በማድረግ ግምገማ እንደሚያደርጉ ተሳታፊዎቹ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡በምክትል ጠቅላይ ሚኒትርነት ማዕረግ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ፣ የመገናኛና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትርና የሁለቱ መሥሪያ ቤቶች ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የተጀመረው የአመራሮቹ ግምገማ እስከ ፊታችን ዓርብ ነሐሴ 8 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ እንደሚቆይ ተጠቁሟል፡፡ዶ/ር ደብረ ጽዮን ትናንትና ውይይቱን ከፍተው ለግማሽ ቀን መድረኩን መምራታቸውን ተሳታፊዎቹ ጠቁመው፣ ሁሉም አመራሮች የሥራ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን እንደሚያቀርቡም አስታውቀዋል፡፡የቀድሞው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ለሁለት ከተከፈለ ሁለት ዓመታት ያለፉት ሲሆን፣ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል የተጋነነ ችግር ቀርቦ ባያውቅም፣ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ላይ ግን ከፍተኛ ሮሮ ሲቀርብ የነበረ ከመሆኑ አንፃር በግምገማው ላይ ትኩረት የሚደረገው በአገልግሎቱ ዘርፍ እንደሚሆን ተሳታፊዎቹ ግምታቸውን ተናግረዋል፡፡የሥራ አመራር ቦርዱ ሰብሳቢ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን እንደገለጹት፣ የአገልግሎቱን ዘርፍ እየመራ የሚገኘው የህንዱ ፓወር ግሪድ ኮርፖሬሽን ኦፍ ኢንዲያ ኮንትራቱ አይራዘምለትም፡፡ በዚህም ምክንያት በግምገማው ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እነማን በቦታው ላይ እንደሚተኩና እንደሚሾሙ ሐሳብ ሊቀርብ እንደሚችልም ጠቁመዋል፡፡ ዶ/ር ደብረ ጽዮን እንደገለጹት ከሆነ፣ የህንዱ ኩባንያ ከቀናት በኋላ ኮንትራቱን አጠናቆ ወደ አገሩ ይመለሳል፡፡ 
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/8359
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e9291e56a265a44dfdc4f134d48b7cc6
a5b7e6e5832e7a77d46647633ddc3e72
የዋጋ መረጋጋት የታየበት የገና ገበያ
መኳንንት ጌጡ በከብት ንግድ ላይ ከተሰማራ ከአሥር ዓመት በላይ አልፎታል። በጎችና ፍየሎችን ከገበሬዎች እየገዛ ለአዲስ አበባ ነጋዴዎች የሚያከፋፍለው መኳንንት በሥራው ላይ ብዙ ጊዜያትን ቢያሳልፍም፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ገበያው ተገማች ባለመሆኑ ኪሳራ ውስጥ እየወደቀ መሆኑን ይናገራል። ለአብነትም ባለፈው የአዲስ ዓመት በዓል ገበያ ይኖራል በሚል ዕሳቤ በከፍተኛ ዋጋ በጎችና ፍየሎችን ከገበሬዎች ገዝቶ የነበረ ቢሆንም፣ ሸማቾች ዋጋ በመወደዱ እንዳልገዙት ያስታውሳል። ‹‹ገበሬዎች ዋጋ በመጨመራቸው የተነሳ እኔም ይህንን ማካካስ ነበረብኝ፤›› የሚለው መኳንንት፣ ዋጋ በመጨመሩ ምክንያት ሸማቾች ፍላጎት የነበራቸው ቢሆንም፣ ሊገዙት እንዳልቻሉ፣ ምንም እንኳን በጎቹን ከበዓል በኋላ በአነስተኛ ዋጋ ቢሸጣቸውም፣ ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶበት እንደነበር ያወሳል። ታዲያ ለዘንድሮ ገና በዓል ከአዲስ ዓመት ገጠመኙ ትምህርት በመውሰድ ረከስ ባለ ዋጋ ከገበሬዎች ቢገዛም፣ የሸማቾች ፍላጎት በጣም ወርዷል ይላል። ‹‹ከጊዜ ወደ ጊዜ ገበያውን መገመት አዳጋች እየሆነ ነው፤›› የሚለው መኳንንት፣ በተለይ በአገሪቱ የሚስተዋለው አለመረጋጋት ሸማቾች በተረጋጋ መንፈስ እንዳይሸምቱ እንዳደረጋቸው ምልከታውን ያጋራል። የገና ገበያ ምን ይመስላል?በዘንድሮ የገና በዓል ገበያ ከአዲስ ዓመት አኳያ የምግብ ምርቶች ዋጋና የአቅርቦት መረጋጋት ቢያሳዩም፣ የሸማቾች ቁጥር ብዙም ጭማሪ አለማሳየቱን ነጋዴዎች ይናገራሉ። የሪፖርተር ዘጋቢዎች በቦሌ፣ ሾላ፣ መርካቶና ቄራ በሚገኙ ገበያዎች ባለፉት ሁለት ቀናት ያደረጉት ዳሰሳ እንደሚያሳየው፣ በተለይም የዶሮ፣ የበግና የፍየል አቅርቦት ካለፈው በዓል አንፃር ጭማሪ አሳይቷል። በአዲስ ዓመት ወቅት እስከ 550 ብር ሲሸጥ የነበረው የዶሮ ዋጋ በገና ወደ 400 ብር የወረደ ሲሆን ከወላይታ፣ ከአርባ ምንጭ እንዲሁም በአዲስ አበባና ዙሪያ ከተሞች የዶሮዎች ቁጥር መጨመሩ እንደ ምክንያት ተነስቷል። ከበግና በፍየል ገበያ መረጋጋት ታይቷል። ‹‹ባለፈው በዓል (አዲስ ዓመት) ከኦሮሚያ አንዳንድ ከተሞች ይመጡ የነበሩ በግና ፍየሎች በነበረው አለመረጋጋት የተነሳ ቁጥራቸው ቀንሶ የነበረ ሲሆን፣ በገና በዓል ይህ ችግር ተቀርፏል፤›› የሚለው በቄራ አካባቢ የሚሠራው ሰዒድ መሐመድ የተባለ ነጋዴ ነው፡፡ ይህም ዋጋ እንዲረጋጋ ትልቅ ሚና እንደተጫወተ አስረድቷል። የሸማቾችም አስተያየት ከዚህ ብዙ የተለይ አይደለም። ‹‹በአዲስ ዓመት ሁሉ ነገር ተወዶ ነበር፤›› የሚሉት ተመሥገን ቢተው የሚባሉ ሪፖርተር በቦሌ አካባቢ ያገኛቸው ሸማች፣ የበግና የፍየል ዋጋ ከፍተኛ ቅናሽ ማሳየቱንና የተሻሉ አማራጮቹም በዘንድሮ በዓል መታየታቸውን ተናግረዋል።በአዲስ ዓመት ወቅት እስከ 6,000 ብር ሲሸጥ የነበረው መካከለኛ መጠን ያለው በግ በዘንድሮ ገበያ ወደ አራት ሺሕ ብር ዝቅ ያለ ሲሆን፣ ሙክት የሚባል የሰባ በግ ከ9,000 ብር ወደ 6000 ዝቅ እንዳለ ነጋዴዎች ተናግረዋል። በተመሳሳይ ከፍተኛው የፍየል ዋጋ ከ12,000 ብር ወደ 8,000 ብር ዝቅ ማለቱን፣ አነስተኛ ክብደት ያለው የፍየል ዋጋ ከአንድ ሺሕ ብር በላይ ቅናሽ በማሳየት በ3,000 ብር ሲሸጥ ተስተውሏል። እንደ ገበያው ቅርበት ቢለያይም በአዲስ አበባ ሲሸጡ የነበሩ ፍየሎችና በጎች በብዛት ከደብረ ብርሃን፣ ከዱበር፣ ከጊንጪ፣ ከደሴና ከጅማ የመጡ ናቸው፡፡ ሠንጋዎች በአብዛኛው ከምሥራቅ ኦሮሚያ በተለይም ሐረርጌ ዞን ውስጥ ከሚገኙ አነስተኛ ከተሞች የመጡ እንደሆኑ ሪፖርተር በከተማው ያደረገው ዳሰሳ አመላክቷል። በተጨማሪ ቅልብ ሠንጋዎች በአብዛኛው ከአዳማ፣ ከባሌና ከአርሲ የገቡ ሲሆን ከጎንደርና ከወለጋ የመጡ ሠንጋዎች ቁጥር ላይ ቅናሽ መታየቱን ለማወቅ ተችሏል። በግና ፍየል ላይ የታየው የዋጋ መቀነስ ሠንጋዎች ላይ የታየ ሲሆን፣ እስከ 5,000 ብር የሚደርስ ቅናሽ ተስተውሏል። የሐረር ሠንጋዎች ከ34,000 ብር አንስቶ እየተሸጡ የነበረ ሲሆን፣ ዝቅተኛ ዋጋ ያላቸው ሠንጋዎች ደግሞ ከ10,000 ብር እስከ 12,000 ብር ድረስ ሲሸጡ ተስተውሏል። ያላቸው ክብደት መካከለኛ የሚባሉት ሠንጋዎች ደግሞ ከ12,000 ብር እስከ 18,000 ብር ሲሸጡ ተስተውሏል። ይሁን እንጂ በአዲስ አበባ በቅርጫ ሠንጋ የመግዛት ልማድ እየቀነሰ በመምጣቱ፣ በብዛት ሠንጋዎችን የሚገዙት ልኳንዳዎች መሆናቸውን ማወቅ ተችሏል። በሌላ በኩል ከአቅርቦት አኳያ ከአዲስ ዓመት መሻሻል ቢታይም፣ የገዥዎች ቁጥር ላይ እምብዛም ለውጥ እንዳልታየ አሸናፊ ሽፈራው የተባሉ የከብት ነጋዴ ለሪፖርተር ተናግረዋል። ለዚህም እንደ ምክንያት ያነሱት፣ ‹‹በዓሉ በሐሙስ ቀን መዋሉን›› ሲሆን፣ በማግሥቱ የፆም ቀን በመሆኑ የገዥዎች ፍላጎት ቀንሷል ብለዋል፡፡ የሠንጋ ዋጋ መረጋጋት ቢያሳይም ልኳንዳ ቤቶች በሥጋ ዋጋ ላይ ቅናሽ ማድረጋቸው አልታየም። በአንዳንድ አካባቢዎች ከወዲሁ ጭማሪዎች እየታዩ ሲሆን፣ በአሁኑ ጊዜ የአንድ ኪሎ ሥጋ ዋጋ ከ200 ብር እስከ 600 ብር እየተሸጠ መሆኑን ሪፖርተር ያደረገው ዳሰሳ ያሳያል፡፡  በሌላ በኩል በዓልን ተከትሎ በስፋት በጥቅም ላይ ከሚውሉ ምርቶች መካከል የሆነው ቅቤ ዋጋ ላይ እስከ 20 ብር ጭማሪ የታየ ሲሆን፣ በመርካቶና በሾላ ገበያዎች በኪሎ እስከ 290 ብር ሲሸጥ ተስተውሏል። ከአቅርቦት አኳያ ካለፈው በዓል አንፃር የተሻለ ሁኔታ እንደነበር ነጋዴዎች ተናግረዋል። በተመሳሳይ በኮረሪማ አቅርቦት ላይ መሻሻል መታየቱን ተከትሎ ከአዲስ ዓመት አኳያ እስከ 80 ብር የሚደርስ ቅናሽ ታይቷል። በሾላና በመርካቶ ሪፖርተር ባደረገው ዳሰሳ በኪሎ እስከ 170 ብር ሲሸጥ ተስተውሏል። በአዲስ ዓመት ወቅት እስከ 38 ብር ሲሸጥ የነበረው የሽንኩርት ዋጋ ወደ 17 ብር የቀነሰ ሲሆን፣ የነጭ ሽንኩርት ዋጋም ከ160 ብር ወደ 100 ብር ወርዷል፡፡በምግብ ምርቶች ላይ የታየው መረጋጋት ምግብ ነክ ያልሆኑ ምርቶች ላይ ሊታይ አልቻለም። ለአብነት አልባሳቶችን ማንሳት ይቻላል።በመርካቶ፣ በፒያሳና በሃያ ሁለት አካባቢዎች የሪፖርተር ዘጋቢ ባደረገው ዳሰሳ መሠረት፣ ከውጭ የሚገቡ ሱሪዎች ላይ ከ100 ብር እስከ 200 ብር የሚደርስ ጭማሪ የታየ ሲሆን፣ የወንድና የሴት ጫማዎች ላይ ከ50 ብር እስከ 150 ብር ጭማሪ ታይቷል። ከቻይና የሚገቡ ምርቶች በውጭ ምንዛሪ እጥረት የተነሳ አቅርቦታቸው መቀነሱ እንደ ምክንያት ተወስቷል። በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከውጭ ከሚገቡ አልባሳት ውስጥ 90 በመቶ ከቻይና በመሆናቸው፣ ያለው የአቅርቦት ችግር ካልተፈታ የታየው የዋጋ ጭማሪ ከፍተኛ ሽያጭ ይኖራል ተብሎ በሚገመትበት የጥምቀት በዓል ላይ የበለጠ ሊጨምር እንደሚችል፣ አብሽሮ አወል የተባሉ በልብስ ንግድ ላይ የተሰማሩ ነጋዴ ተናግረዋል። ባለፉት ሦስት ወራት የታየው የምርት እጥረት በዓይነቱ የከፋ መሆኑን ሪፖርተር ያነጋገራቸው ነጋዴዎች የተናገሩ ሲሆን ከዱባይ የሚገቡ ምርቶች ላይ የሚጣለው ቀረጥ ከፍ ማለቱም ለታየው የዋጋ ጭማሪ ምክንያት እንደሆን አስረድተዋል፡፡የታየው የዋጋ ግሽበት በዚህ አያበቃምበአገር ውስጥ የሚመረቱ ጫማዎች የችርቻሮ ዋጋ ላይ እስከ 100 ብር የሚደርስ ጭማሪ ታይቷል። በተለይም ጫማ ለማምረት የሚውሉ ከውጭ የሚገቡ ምርቶች አቅርቦት በመቀነሱና የፋብሪካዎች የማምርት አቅም በመውረዱ የጫማ ዋጋ ሊጨምር እንደቻለ፣ አማኑኤል መንግሥቱ የተባሉ በአመዴ አካባቢ የጫማ ንግድ ላይ የተሰማሩ ነጋዴ ተናግረዋል። የሸማቾች ልበ ሙሉነትበኢትዮጵያ በተደጋጋሚ የሚታየው አለመረጋጋት፣ የሸማቾች ልበ ሙሉነት (consumers’ confidence) ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር ግልጽ ነው። በተለይም አለመረጋጋቶች በሚከሰቱ ጊዜ ሸማቾች የምግብ ምርቶች ይጠፋሉ በሚል ፍራቻ በብዛት ሲገዙ ማየት የተለመደ ሲሆን፣ በእንዲህ ዓይነት ወቅቶች እንደ አልባሳት ላሉ ምግብ ነክ ላልሆኑ ምርቶች ያለው ፍላጎት ሲቀንስ ይስተዋላል። በገና በዓል የዋዜማ ገበያ ላይ የታየው ከዚህ የተለየ እንዳልሆነ ነጋዴዎች ያስረዳሉ፡፡ በአገሪቱ ያለው አለመረጋጋት በከፋ ቁጥር ሸማቾች ልበ መሉነታቸው ስለሚቀንስ የሚያወጡት ገንዘብ ይቀንሳል የሚሉት የጫማ ነጋዴው አማኑኤል፣ አለመረጋጋቶች በተከሰቱ ቁጥር የሽያጭ ገቢያቸው ወዲያውኑ እንደሚቀንስ ይናገራሉ፡፡ የኮሮና ወረርሽኝ የተከሰተ ሰሞን ሸማቾች በመደናገጣቸው ምግብ ነክ ያልሆኑ ምርቶችን መግዛት አቁመው እንደነበር ያወሱት አማኑኤል፣ ከዚያም የሃጫሉን ሞት ተከትሎ በተከሰተው የፖለቲካ አለመረጋጋትና በትግራይ በነበረው ግጭት የተነሳ ተመሳሳይ ችግር ገጥሟቸው እንደነበር ተናግረዋል። ይሁን እንጂ አሁን በአገሪቱ አንፃራዊ ሰላም እየታየ በመሆኑ የሸማቾች ልበ ሙሉነት ስለጨመረ የንግድ እንቅስቃሴው የተሻለ መሆኑን የሚናገሩት አማኑኤል፣ በገና በዓል ገበያ ከአዲስ ዓመት የተሻለ ሽያጭ ማስመዝገባቸውን አውስተዋል። በሌላ በኩል በአገሪቱ አንፃራዊ ሰላም ቢታይም ሸማቾች ከፍተኛ ገንዘብ ለማውጣት ያላቸው ፍላጎት ብዙም አላደገም የሚሉት በከብት ንግድ ላይ የተሰማሩት መኳንንት፣ አሁንም መንግሥት ይህንን ለመቅረፍ መሥራት እንደሚገባው አውስተዋል። በተመሳሳይ የሸማቾች ልበ ሙሉነት ወሳኝነት እንዳለው የሚናገሩት የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አቶ አየለ ገላን ሲሆኑ፣ ለኢኮኖሚ ዕድገት ሞተር በመሆን እንደሚያገልግል ያስረዳሉ። ‹‹ሸማቾችና ነጋዴዎች በምጣኔ ሀብት ላይ ያላቸው መተማመን የተሻለ ሲሆን፣ የኢኮኖሚው ዕድገትም የተሻለ ይሆናል። ይህንን ማድረግ ካልተቻለ ደግሞ አገሪቱ የምታሳየው ዕድገት ይቀንሳል፤›› በማለት፣ የሸማቾች ልበ ሙሉነት ለኢኮኖሚ ዕድገትና መረጋጋት ያለውን የማይተካ ሚና የመንግሥት የፖሊሲ አውጪዎች ሊረዱት ይገባል ሲሉ አቶ አየለ ሐሳባቸውን ለሪፖርተር አጋርተዋል። በሳምሶን ብርሃኔ
ቢዝነስ
https://www.ethiopianreporter.com/article/20925
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
38c4638066d463a9c520f4cff2a314e7
05a34dee18edf661eef260275dd4f26a
የአፍሪካ ኩባንያዎች መሪዎች ፎረም በሩዋንዳ መካሄድ ጀመረ
የአፍሪካ ኩባንያዎች መሪዎች ፎረም ለ7ኛ ጊዜ በሩዋንዳ ርዕሰ መዲና ኪጋሊ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል፡፡የአፍሪካ ኩባንያ መሪዎች ፎረም የአፍሪካን የግሉን ዘርፍ በስፋት የሚያሳትፍ እና የግሉ ዘርፍ ተግዳሮቶች እንዲሁም ዕድሎች ዙሪያ የሚመክር በአህጉሪቱ ከሚካሄዱ ትላልቅ የዓለም አቀፍ መድረኮች አንዱ ነው፡፡ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴም በዓለማቀፍ ደረጃ ታወቂ የሆኑ ኩባንያ እና የአገራት መሪዎች በተወከሉበት በዚህ መድረክ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡መድረኩ አገራት ያላቸውን የኢንቨስትምንት አማራጮችን ለማስተዋወቅ እድል የሚፈጥር ነው፡፡ኢትዮጵያም መድረኩን የግሉን ዘርፍ ለማሳተፍ አገሪቱ እያከነወነች ያለውን ተግባርና ያሏትን የኢንቨስትመንት አማራጮችን ለማስተዋወቅ ትጠቀምበታለች ተብሎ ይጠበቃል፡፡የአፍሪካ ኩባንያዎች ፎረም ከአውሮፓወያኑ 2012 ጀምሮ በተለያዩ የአህጉሪቱ ከተሞች የተካሄደ ሲሆን በአፍሪካ ኢኮኖሚ ላይ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ያለ አለማቀፍ ኮንፍረንስ ነው፡፡ (ኢቲቪ)
ቢዝነስ
https://waltainfo.com/am/32886/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
49d36fa3cc4ec867c2bba2ba4779c1e8
336b56ab29d44cda9d8339b70b9b4d0a
የአፍሪካ ወጣቶች ሻምፒዮና ነገ ይጀመራል
በኮትዲቯር አቢጃን በሚካሄደው የወጣቶች ሻምፒዮና ተሳታፊ የሚሆነው የኢትዮጵያ ታዳጊ ወጣት አትሌቲክስ ብሄራዊ ቡድን ትናንት ወደቦታው አቅንቷል። ነገ በሚጀምረው በዚህ ሻምፒዮና ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ30 ሀገራት በላይ ተሳታፊ እንደሚሆኑም ታውቋል። ሁለቱ ውድድሮች በአንድነት የሚካሄዱ ሲሆን፤ ከ18 ዓመት በታች ለ3ኛ ጊዜ፤ ከ20 ዓመት በታች ደግሞ ዘንድሮ ለ16 ጊዜ ይደረጋል። ለአምስት ቀናት በሚቆየው በዚህ ውድድር ኢትዮጵያ 43 የወንድ 39 የሴት፤ በጥቅሉ 82 የሚሆኑ አትሌቶችን ታሳትፋለች። ቡድኑ ከትናንት በስቲያ ምሽት ሽኝት የተደረገለት ሲሆን፤ ትናንት ረፋድ ላይ ወደ ስፍራው ማቅናት ችሏል። በዚህ ውድድር ላይ ተሳታፊ የሚሆኑት አትሌቶች በአሰላ በተካሄደው የወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ባስመዘገቡት ደረጃ መሰረት የተመረጡ መሆኑን በፌዴሬሽኑ ተሳትፎና ውድድር የስራ ሂደት መሪ እንዲሁም የቡድኑ የቴክኒክ ዳይሬክተር አቶ አስፋው ዳኜ ይገልጻሉ። አትሌቶቹ ከ45 ቀናት ላላነሰ ጊዜ በሆቴል ተሰባስበው ልዩ ስልጠና ሲደረግላቸው መቆየቱንም ጠቅሰዋል። ቡድኑ ከተለመደው አንጻር በርካታ አባላትን የያዘ እንደመሆኑም በከፍተኛ ትኩረት ዝግጅቱን ሲያደርግ ቆይቷል። የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት በደረሱበት ስምምነት መሰረት ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ ቢሆንም፤ ከሌላው ጊዜ በተለየ የዝግጅት ጊዜውን በመጨመር ሲካሄድ ቆይቷል። ቡድኑን ባስመረጡት አትሌቶች መጠን በተመረጡ 14 አሰልጣኞች ሲሰለጥን መቆየቱም ታውቋል። በሻምፒዮናው ላይ ከአጭር እስከ ረጅም ርቀት የመም ውድድር የሚካሄድ ሲሆን፤ የሜዳ ተግባራትም አንዱ የውድድር ዘርፍ ነው። የኢትዮጵያ ታዳጊ ቡድኑ ከአጭር ርቀት ጀምሮ እስከ 3ሺ ሜትር እንዲሁም እስከ 2ሺ መሰናክል ተሳታፊ ይሆናሉ። በወጣቶች ቡድን በኩልም ሌሎቹ እንደተጠበቁ ሆነው በወንዶች በ5ሺ እና 10ሺ ሜትሮች እንዲሁም በሴቶች በኩል 3ሺ እና 5ሺ ተካፋዮች ናቸው። ከሩጫ ውድድር ባሻገርም በሜዳ ላይ ተግባራትም ተሳታፊ የሚሆኑ አትሌቶች በቡድኑ ተካተዋል። ከሁለት ዓመት በፊት በአልጄሪያዋ ፕለምሲን በተካሄደው ውድድር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 30 ሜዳሊያዎችን በማስመዝገብ በጥሩ ውጤት ማጠናቀቁን የቴክኒክ ዳይሬክተሩ ያስታውሳሉ። ለዚህኛው ውድድርም የተሻለ ውጤት ለማምጣት ዝግጅት የተደረገ ሲሆን፤ ተተኪ አትሌቶች እንደመሆናቸው ህዝቡ ድጋፉን እንዲሰጣቸውም ነው የጠየቁት።ብርሃን ፈይሳ
ስፖርት
https://www.press.et/Ama/?p=8937
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
54492515bedc20467d1fe9684f28b747
090a2a7d19072f6096439248d38a55d1
ባለፉት ሶስት ዓመታት አራት ሚሊዮን ለሚጠጉ ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጥሯል- አቶ መኩሪያ ሃይሌ
አዲስ አበባ ታህሳስ 22/2006 (ዋኢማ) – በመጀመሪያዎቹ ሶስት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዓመታት አራት ሚሊዮን ለሚጠጉ ዜጎች የስራ ዕድል መፈጠሩን የከተማ ልማት ቤቶች እና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር አቶ መኩሪያ ሃይሌ አስታወቁ፡፡በአምስቱ የዕድገትና ትራንስፎርሚሽን ዘመን መጨረሻ ሶስት ሚሊዮን የሚሆኑ ዜጎችን ወደ ስራ ለማስገባት የተያዘው ዕቅድ በማሳካት በሶስት ዓመት ውስጥ ብቻ 3 ነጥብ 9 ሚሊዮን በላይ ስራ አጥ ዜጎችን ወደ ስራ ገብተዋል፡፡ሚኒስትሩ አቶ መኩሪያ እንዳሉት የህብረተሰቡ ህይወት ላይ መሰረታዊና ፈጣን ለውጥ ያመጣሉ ተብለው ከተያዙ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አንዱ የጥቃቅንና አነሰተኛ ተቋማትን ማስፋፋትና የስራ ዕድል ፈጠራ ተጠቃሚዎች ማደረግ ነው፡፡ይህም መሰረት በማድረግም በሀገሪቱ በሚከናወኑ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ጨምሮ በኮንስትራክሽን  ስራ፣በፋብሪካ ግንባታ፣በኮብል ስቶን የሚቀጠሩ ዜጎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ መጠን እየጨመረ መጥቷል፡፡ከዚህ ውስጥም አብዛኛው አዳዲስ ሰራተኞች እና ከአንድ ሚሊዮን የማያንሰው በጊዜያዊነት የተቀጠረ የሰው ሃይል ነው፡፡ይህም በመሆኑ በተለይ በማኒፋክቸሪንግ ዘርፍ መሰረታዊ ለውጥ በማምጣት የሚፈጠሩ የስራ ዕድሎች  ቋሚ እና ዘላቂ  እንዲሁኑ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡የጥቃቅና ኢንተርፕራይዞች ልማት በዘርፉ ልዩ ትኩረት የሚሰጠውና የህብረተሰቡን ሕይወት ከመቀየር አንጻር ትልቅ ፋይዳ ያለው መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ ዘርፉ በአሁኑ ወቅት የተሳካና በህብረተሰብም በመንግስትም ደረጃ ለውጥ ሊመጣበት የሚችልበት ነው ሲሉ አብራርተዋል፡፡በዚህም ዜጎች የራሳቸውን ስራ ሊፈጥሩ በሚችሉበት ፕሮጀክትም  የከተማ አስተዳደሮች በመሬትና በብድር አቅርቦት፣ የቴክኒክና ሞያ ተቋማት በክህሎት ስልጠና ለዜጎች አገልግሎት የሚሰጡበት ስርዓት መዘርጋቱንም አቶ መኩሪያ ይናገራሉ፡፡የመሰረተ ልማት አቅርቦት ስራ ጉልበት ተኮር እንዲሆን መደረጉን የጠቁሞት ሚኒስትሩ ለዜጎች ተደራሽ የሆነና ለስራ ዕድልም  አቅም እንዲሆን የሚያስችል እንደሆነም ጠቁመዋል፡፡በስራ ዕድል ከተፈጠረው የስራ ድርሻ ጉልህ ሚና ያለው  የመሰረተ ልማት በመንገድ በተለይ ውስጥ ለውስጥ  የኮብልስቶን መንገዶች፣ የገበያ ቦታዎች፣ የቄራ አገልግሎቶች፣ የፍሳሽ  ጎርፍ መውረጃ  በመሰረተ ልማት ፕሮግራሞች የተሰሩ ናቸው፡፡እንደ ኢዜአ ድርጅት ከክልል መንግስታትና የልማት አጋሮች ጋር በተሰራው በዚህ ስራም 420 ሚሊዮን ዶላር ወጪ መደረጉንና በሰራ ፈጠራና በልማት ተግባሩም ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል፡፡
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/28444/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
155b15886a5fce47df23af6c7ba807ee
8d03ff2f325847596ba117ef64972b32
የሩስያው ፕሬዘዳንት ቭላድሚር ፑቲን ቅንጡ ቤተ መንግሥት ለመገንባት በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ ማፍሰሳቸውን የሚያሳየው የምርመራ ቪድዮ በተለቀቀ በጥቂት ቀናት ውስጥ ከ20 ሚሊዮን በላይ ተመልካች አግኝቷል።
ፑቲን ቅንጡ ቤተ መንግሥት ማስገንባታቸውን 'የሚያጋልጠው' ቪድዮ\nቪድዮው የተለቀቀው በሩስያዊው ተቃዋሚ አሌክሴ ናቫልኒ ቡድን ነው። ናቫልኒ ሩስያ፣ ሞስኮ ሲደርስ በቁጥጥር ስር የዋለው ከቀናት በፊት ነበር። የምርመራ ቪድዮው እንደሚያሳየው፤ ቤተ መንግሥቱ ከአንድ ቢሊዮን ዶላር ወጥቶበታል። "በታሪክ ትልቁ ጉቦ ነው" በማለት በቪድዮው ተገልጿል። ክሬምሊን ቤተ መንግሥቱ የፑቲን አይደለም ብሏል። በደቡብ ሩስያ ብላክ ሲ አካባቢ የሚገኘው ቤተ መንግሥት የሞኖኮ 39 እጥፍ ስፋት እንዳለው ተገልጿል። ቪድዮው የተለቀቀው ናቫልኒ ከጀርመን ወደ ሩስያ ከሄደ ከሁለት ቀን በኋላ ነበር። ናቫልኒ በቅድመ ምርመራ ለ30 ቀናት የታሰረ ሲሆን፤ ገንዘብ በመበዝበር የቀረበበትን ክስ በመጣሱ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገልጿል። እሱ ግን እስሩ ፖለቲካዊ ነው ይላል። የ44 ዓመቱ ተቃዋሚ ባለፈው ነሐሴ ተመርዞ ለሞት ተቃርቦ ነበር። ለመመረዙ ተጠያቂው ፑቲን እንደሆኑ ቢናገርም፤ የሩስያ መንግሥት እጁ እንደሌለበት አስታውቋል። ቪድዮው ምን ያሳያል? የምርመራ ቪድዮው እንደሚያሳው ቤተ መንግሥቱ የተሠራው በፑቲን የቅርብ ሰዎች ሕገ ወጥ የገንዘብ ድጋፍ ነው። የነዳጅ ምርት ባለሥልጣኖች እና ቢሊየነሮች ከነዚህ መካከል ናቸውም ተብሏል። ናቫንሊ በቪድዮው "በዚህ ገንዘብ ለአለቃቸው ቤተ መንግሥት ሠርተዋል" ብሏል። የሩስያ ብሔራዊ የምርመራ ተቋም ቤተ መንግሥቱ ዙርያ ያለው 27 ስኩዌር ማይል መሬት ባለቤት እንደሆነም በቪድዮው ተጠቁሟል። ሕንጻው ውስጥ ካዚኖ (መቆመሪያ)፣ የበረዶ ሆኪ መጫወቻና ወይን ማቀነባበሪያ ይገኛል ተብሏል። "ለመጣስ የሚከብድ አጥር አለው። ራሱን የቻለ ወደብና ቤተ ክርስቲያን አለው። በረራ ማድረግ ክልክል ነው። የድንበር ላይ ጥበቃ ኃይልም አለው። ሩስያ ውስጥ ያለ ራሱን የቻለ አገር ነው" ሲል ናቫንሊ ተናግሯል። ናቫንሊ በጸረ ሙስና ንቅናቄው ይታወቃል። እአአ 2018 ላይ ፑቲን ተቀናቃኝ ሆኖ ምርጫ ሊወዳደር ሲል ገንዘብ የመበዝበዝ ክስ ተመስርቶበታል። ታዋቂው ሩስያዊ ተቃዋሚ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተከታዮች አሉት። የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፐስኮቭ በቪድዮው ላይ የተባሉት ነገሮች "ሐሰት ናቸው" ብለዋል። ፕሬዘዳንቱ "ምንም ቤተ መንግሥት የላቸውም" ሲሉም ቃል አቀባዩ አስተባብለዋል። 22 ሚሊዮን ተመልካቾች ያገኘው የምርመራ ቪድዮ የሚገባደደው፤ ሕዝቡ ተቃውሞውን በአደባባይ እንዲገልጽ በማሳሰብ ነው። "ከተበሳጩ ሰዎች 10 በመቶው እንኳን የተቃውሞ ሰልፍ ቢያደርጉ መንግሥት ምርጫውን ለማጭበርበር አይደፍርም" ሲል ናቫንሊ ተናግሯል። ናቫንሊ የተመረዝኩት በፑቲን ነው ብሎ ወደ ሩስያ መመለሱ በርካቶችን አስገርሟል። ሆኖም ግን ማረሚያ ቤት ሆኖ ቪድዮው ከተለቀቀ በኋላ ደጋፊዎቹ ተቃውሞ እንዲካሄድ እያነሳሱ ነው። የናቫንሊ እጣ ፈንታ ምን ይሆናል? የካቲት 2 ናቫንሊ ፍርድ ቤት ይቀርባል። 2014 ላይ በፍርድ ቤት የተወሰነበት የሦስት ዓመት ተኩል እስር ስለመጽናቱም ውሳኔ ይተላለፋል። ከሦስት ቀናት በኋላ በድጋሚ ፍርድ ቤት ቀርቦ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ጀግኖችን ስም የማጥፋት ክሱ ይታያል። ናቫንሊ ከተመረዘ በኋላ ጀርመን ውስጥ ህክምና ሲከታተል ነበር። ወደ ሩስያ ከተመለሰ እንደሚታሰር ማስጠንቀቂያ ቢሰጠውም ወደ አገሩ ከመመለስ ወደኋላ አላለም። የቀረበበትን ክስ "ፍትሕ ላይ መቀለድ ነው። ሕገ ወጥነት መንሰራፋቱን ያሳያል" ሲል ተችቷል። 2018 ላይ የአውሮፓ የሰብአዊ መብት ፍርድ ቤት፤ የናቫንሊ ክስ "የዘፈቀደ ነው" ብሎ ነበር። መታሰሩ ከዚህ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ጋር የሚቃረን ነው የሚል ጥያቄ ተነስቷል።
UNK
null
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/xlsum_amharic_summarization
fddee500f35500d510de3e296f845bab
1e830b88804f597fa9e530806c74be35
ለንግዱ ኅብረተሰብ የተዘጋጀ የሥነ ምግባር መመርያ ይፋ ሆነ
የንግድ ኅብረተሰቡ ሊመራበትና ሊተገብረው ይገባል የተባለው ‹‹የኢትዮጵያ ቢዝነስ ተቋማት ሞዴል ሥነ ምግባር መመርያ›› ተዘጋጅቶ ለንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤቶች ተሠራጨ፡፡ መንግሥት ይህ መመርያ ተግባራዊ እንዲሆን ፍላጎቱ እንደሆነ ተገልጿል፡፡በኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ተዘጋጅቶ የካቲት 2 ቀን 2007 ዓ.ም. ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በተገኙበት የተመረቀውን ይህንን መመርያ፣ ሁሉም የንግድ ኅብረተሰብ አባላት እንዲጠቀሙበት ጥሪ ተላልፏል፡፡በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎችና በሁለት ዘርፎች ተከፋፍሎ የተዘጋጀው መመርያ አንደኛው ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍና ሁለተኛው ደግሞ ለአገልግሎት ዘርፍ ይውላል፡፡ መመርያው የተዘጋጀበት ዋና ዓላማ የአገሪቱ ኢኮኖሚ ከዓለም አቀፍ ገበያ ጋር ትስስር ያመጣ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት በራሱ በንግዱ ኅብረተሰቡ የሚተገበር የሥነ ምግባር መመርያ ማውጣቱ አስፈላጊ በመሆኑ እንደሆነ፣ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አፈወርቅ ገልጸዋል፡፡‹‹መረጃዎች እንደሚያመለክቱት ሙስና (በመንግሥትና በግል ተቋማት ውስጥ ያለ) በአገሪቱ ውስጥ ካሉ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ዋነኛው እንደሆነ ሊታወቅ ችሏል፤›› የሚለው ከመመርያው ጋር የተሰናዳው ጽሑፍ እንዲህ ዓይነት ክስተቶች መኖራቸው ደግሞ መመርያው እንዲዘጋጅ የየራሳቸው አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በመግለጽ ሰፋ ያለ ትንታኔ ይሰጣል፡፡‹‹መመርያው የሚሠራና የሚነግድ የግል ዘርፍ ባለቤት መብቱን አሳልፎ የሚያሰጠው አንዳችም ሥጋት እንዳይኖርና በራሱ የሚተማመን ማኅበረሰብ እንዲፈጠር ያስችላል፤›› ያሉት አቶ ሰለሞን፣ በሥነ ምግባር የታነፀ የንግድ አሠራር ሁሉንም ወገን እንደሚጠቅም በማሳሰብ የመመርያውን ጠቀሜታ አብራርተዋል፡፡መመርያው በንግድ ምክር ቤቱ በራስ አነሳሽነት የተዘጋጀ ሲሆን፣ የግሉ ዘርፍ ለአገራዊ ዕድገት የማይተካ ሚናውን ለመጫወት ከትርፍ የዘለለ ለማኅበረሰቡና ለአካባቢው ሊኖረው የሚገባውን ተጠያቂነትና ኃላፊነቶችን ለማጠናከር የሚረዳ መሆኑንም የአቶ ሰለሞን ገለጻ ያስረዳል፡፡ሁለቱም መመርያዎች በአራት ክፍሎች የተደራጁ ናቸው፡፡ በተለይ ሥነ ምግባርን የሚተነትነው ሦስተኛው ክፍል አንድ የቢዝነስ ተቋም በተለያየ ደረጃና መንገድ ከሚያገኛቸው ስምንት አካላት ጋር ሊኖረው ስለሚገባ ኃላፊነትና ተጠያቂነት ስለተሞላበት ግንኙነት ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን የሚተነትን ነው፡፡ ከስምንቱም አካላት ጋር ስለሚኖረው ግንኙነትና ግንኙነቱ ምን መምሰል እንደሚኖርበት መመርያው አቅጣጫ ይሰጣል፡፡ አንድ ቢዝነስ ተቋም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሊያገናኛቸው ይችላሉ ተብለው የተለዩት ስምንቱ አካላት ደንበኞች፣ የድርጅቶች ባለቤቶች፣ ሠራተኞች፣ አቅራቢዎች፣ ተወዳዳሪዎች፣ ኅብረተሰቡ፣ ተፈጥሮና መንግሥት ናቸው፡፡ለምሳሌ ለአምራቾች በተዘጋጀው የሥነ ምግባር መመርያ አንድ አክሲዮን ኩባንያ ለአክሲዮን ባለድርሻዎች መረጃ የማግኘት መብት እንዳላቸውና በሕጉ መሠረትም ይህ ፍላጎታቸው ሊሟላላቸው እንደሚገባ ያስገነዝባል፡፡ የሥነ ምግባር መመርያው ተቋማቱ ከሠራተኞቻቸው ጋር ሊኖራቸው ስለሚገባው ግንኙነት ብሎ ካስቀመጣቸው ነጥቦች ውስጥ አንዱ፣ በሕግ የተቀመጠን ዝቅተኛ የደመወዝ መጠን ተግባራዊ ማድረግና ለሠራተኞቻቸው ተመጣጣኝ ደመወዝ መክፈል የሚለው ይገኝበታል፡፡ያልተገባ ጥቅምን ለመከላከል፣ ያልተገባ የንግድ ውድድር ውስጥ ላለመግባትና ለመሳሰሉት እንደ እንከን የሚታዩ ጉዳዮች መደረግ ይገባቸዋል የተባሉ ዝርዝር ነጥቦች በዚሁ መመርያ ውስጥ ተካትተዋል፡፡በዕለቱ ፕሮግራም ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ፣ ‹‹የትኛውም ሙያ የራሱ የሆነ ሥነ ምግባር እንዳለው አስታውሰው፣ በተለይም የቢዝነስ ዘርፍ በርካታ ፍላጎቶችና ስሜቶች የሚንፀባረቁበት በመሆኑ የቢዝነስ ሥነ ምግባር ጉዳይ ሁሉንም ባለድርሻ አካላት የሚመለከት ነው፤›› ብለዋል፡፡አንድ የቢዝነስ ተቋም ከደንበኞቹ፣ ከሠራተኞቹ፣ ከባለአሲዮኖቹ፣ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በሥራው አጋጣሚ ከሚገናኛቸው ተቋማት፣ ከመንግሥትና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ሊኖር የሚገባው ግንኙነት ሕጋዊ መሠረት ያለውና በሥነ ምግባር መርህ የተደገፈ ሊሆን ስለሚገባ፣ ይህንን ለማድረግ መመርያው አጋዥ መሆኑን ፕሬዚዳንቱ ጠቁመዋል፡፡በሥነ ምግባር ያልታነፀ ሥራ ለተወሰነ ጊዜ አትራፊ ቢሆን እንኳ መጨረሻው ውድቀት መሆኑን በማስገንዘብ፣ ‹‹በዕለቱ የቀረበው መመርያ የንግዱ ኅብረተሰብ እንደየሥራ ባህሪያቸው በመተርጎም ሥራ ላይ እንደሚያውሉት ይጠበቃል፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹መንግሥት ሕግና ሥርዓትን ለማስከበር በሚያደርገው እንቅስቃሴ ቅድሚያ የሚሰጠው ነገር ቢኖር፣ በሥነ ምግባር የታነፀ የንግድ ኅብረተሰብ እንዲፈጠር ድጋፍ ማድረግ ነው፤›› ያሉት ፕሬዚዳንቱና በዕለቱ በዝግጅት ላይ የተገኙትም ከዚሁ የመንግሥት መሠረታዊ አቋም በመነሳት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ይህ መመርያ በፈቃደኝነት ላይ ተመሥርቶ ተግባራዊ የሚደረግ ነው፡፡ የንግዱ ኅብረተሰብ አባላት እነዚህን የሥነ ምግባር መመርያዎች ማክበራቸውን በተመለከተ የማስፈጸምና የመቆጣጠር ሥልጣን ንግድ ምክር ቤቱ የሌለው መሆኑ ይነገራል፡፡ ነገር ግን ይህንን መመርያ እንዲተገብሩ የማሳመን ሥራ ይሠራል ተብሏል፡፡ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ግን ንግድ ምክር ቤቱ ይህንን መመርያ ማዘጋጀቱ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፣ ንግድ ምክር ቤቱ መመርያው ሥራ ላይ መዋሉን የራሱ ጉዳይ አድርጎ መከታተልና የአፈጻጸሙ አካል እንዲሆን የመንግሥት ፍላጎት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በሁሉም ክልሎች ያሉ የንግዱ ኅብረተሰብ አባላት ይህንን መመርያ ተመርኩዘው እንዲሠሩ ለማድረግ፣ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት በአባልነት ያቀፋቸው አሥራ ስምንቱ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ተወካዮች የመመርያዎቹን ቅጂ ከፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ እጅ ተቀብለዋል፡፡
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.ethiopianreporter.com/article/2670
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
4119ac29158b22c4bcbab7301c917599
30894336cf636168f0b109b7c33b0869
ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ጉዳይ ላይ እንደማትደራደር አስታወቀች
ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ጉዳይ ላይ እንደማትደራደር አስታወቀች፡፡ኢራን ይህን ያለችው የፈረንሳዩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በቴህራን ጉብኝት ለማድረግ ማቀዳቸውን ተከትሎ ነው፡፡በሶሪያ ጉብኝት  ያደረገው የአዉሮፓ ሀገራት ልኡክ ከኢራን ጋር ድርድር ማድረግ እንደሚፈልግ ሲያስታውቅ የኢራን መንግስት በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደር እና የጦር መሳሪያዎችን ወደ ደማስቆ መላኩ ነው የተነገረው፡፡የኢራን መንግስት የበሽር አላሳድ በስልጣናቸው እንዲቆዩ እና እሳቸው ሥልጣን ሳይለቁ የሶሪያ ኢኮኖሚ እንዲያንሰራራ ከሚረዱ ሀገራት መካካል አንዱ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ውስጥ የበላይነቷ እንዲጠበቅ ትፈልጋች፡፡ ይህንንም ለመፈታተን የሚሞክር አካልን አብዝታ ትቃወማለች፡፡በርካታ የምዕራብ ሀገራት ደግሞ ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ውስጥ አቅሟ እንዲፈረጥም እና የበላይነተዋ እንዲረጋገጥ ፈፅሞ የማይፈልጉት ጉዳይ ነው፡፡ኢራን በሽር አል አሳድ በሥልጣን እንዲቆዩ ከምትፈልግባቸው ምክንቶች አንዱም ይህ ነው፡፡ ለዚህም ስትል ከበሽር አል ኣሳድ ጎን በመሆን ሌሎች የበሽር አል አሳድን ከስልጣን መውረድ ከሚናፍቁት ጋር አጥብቃም የምትዋጋው፡፡ በቅርቡ የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  በቴህራን ጉብኝት ለማድረግ ማቀድ ለኢራን ምቾትን አልሠጣትም፡፡አያቶላህ እንደሚሉት ፈርንሳይን ጨምሮ በርካታ የአዉሮፓ ሃገራት በቴህራን ጉብኝት ያደርጋሉ፤ ጣልቃም ለመግባት ይሞክራሉ፡፡ ይሁን እንጂ ይህን ጉዳይ ኢራን ፈፅሞ እንደማትቀበል እና ጉዳዩ አውሮፓዊያንን እንደማይመለከት እያስጠነቀቁ ናቸው፡፡አልጄዚራ የኢራኑን መሪ ቃለ ይዞ ባስነበበው ዘገባ ኢራን የመካከለኛዉን ምስራቅ ጉዳይ በተመለከተ ከማንም ጋር ድርድር ለማድረግ ዝግጁ አይደለችም፡፡ከዚህም በተጨማሪ አያቶላ አሊ ካህሜኒ በመካከለኛው ምስራቅ ውስጥ ያለው ጉዳይ የእናንተ ጉዳይ ሳይሆን የኛ ጉዳይ ነው፣ ይህ እናንተን አይመለከትም፣ ይህ የእኛው ጉዳይ ነው፣ ስለምንስ ወደዚህ ትመጣላችሁ በማለት በይፋ መናገራቸዉንም እንዲሁ አመላክቷል፡፡ከዚህም በተጨማሪ በሀገሪቷ ትልቅ ተቀባይነት እንዳለው እና በኢራን የውስጥ ጉዳይ ላይ የበላይነት የሚነገርለት የዒራን እስላማዊ ሪፓብሊክን ጠቅሶ ዘገባው እንዳመላከተው በጉዳዩ ላይ ድርድር ማድረግ የሚችሉት ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸው እና በግዛቱ ውስጥ የሚገኙ ሀገረት ብቻ ናቸው ማለቱን አትቷል፡፡ከሰባት አመት በላይ እንዳስቆጠረ የሚነገርለት የሶሪያው የእርስ በርስ ጦርነት መቋጫ ያለገኘ ሲሆን በርካቶችም ህይወታቸዉን አጠተውበት ሌሎቹ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፡፡ይሁን እንጂ ለአንድም ተፋላሚ ሽንፈት ወይም አሸናፊነትን አልሠጠም፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ በመሆን የበሽር አል አሳድ መንግሰት  በራሱም ከሚፋለመው በተጨማሪ በተለያዩ የውጭ ሃገራት ኃይል እየታገዘ እስካሁን ቆይቷል፡፡አሁን ፈረንሳይ በውጭ ጉዳይዋ በኩል ያደረገችውን ጉብኝት ተከትሎ የኢራን መንግስት በርካታ በሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮች እና የጦር መሳሪያዎችን ወደ ሶሪያው ምድር ቴህራን ልኳል፡፡አያቶላህ ወደ ኢራን የላኩትን ወታደር እና የጦር መሳሪያን ተከትሎ በድህረ ገጻቸው እንዳስታወቁት በሶሪያ ምድር ውስጥ ያለው የአሜሪካ ወታደር ስራው ተንኮል መስራት እና መስፈራራት ነው ካሉ በኋላ ኢራን በሶሪያ ምድር የፈለገችዉን እርምጃ ለመውሰድ የአሜሪካ ፍቃድ አያስፈልጋትም ብለዋል፡፡የኢራንን እርምጃ ተከትሎ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ቤንጃሚን ኔትያንያሁ ከዶናድ ትራምፕ ጋር ውይይት ማድረጋቸው የሚታወስ ነው፡፡ኢራን ድግፏ ለበሽር አል አሳድ ብቻ ሳይሆን የኢራቅ መንግስትን በመደገፍ ራሱን እስላማዊ መንግስት በማለት የሚጠራዉን ታጣቂ  ቡድን በመዋጋት ላይ ትገኛለች ያለው ልጄዚራ ነው፡፡ 
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33800/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
e3be0333b5b81e0dffc1c6a69383737f
352f6cd2e2ac6d64ed49cc52caa9016f
ማዕከሉ ነጻ የጤና ምርመራ አገልግሎት ሊሰጥ ነው
 አዲስ አበባ።- ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል “ጳጉሜንን ለጤና” በሚል መርሀ ግብር ከአዲስ አበባና ሌሎች የአገሪቱ ክፍሎች ለተወጣጡ አንድ ሺህ ዜጎች ነጻ የምርመራና የህክምና ድጋፍ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑ ተጠቆመ። ማዕከሉ አስረኛ ዓመቱን ‹‹አስር መልካም ነገሮችን በመስራት›› ሊያከብር ነው። የውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ዳዊት ኃይሉ የማዕከሉን አስረኛ ዓመት የበጎ አድራጎት መርሀ ግብሮች ዝርዝር አስመልክተው ትናንት ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፤ ማዕከሉ በአዲስ አበባና አካባቢዋ ያለውን የጤና ክፍተት ለመሙላት “ጳጉሜንን ለጤና” በሚል መርሃ ግብር ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለተውጣጡ አንድ ሺህ ዜጎች ከጳጉሜን 1 እስከ 6 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ ነጻ የምርመራና የህክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ ገልጸዋል።። ምርመራው አጠቃላይ የውስጥ ደዌን ጨምሮ የአንገት፣ የጉበት፣ የካንሰር፣ የጨጓራ፣ የልብና መሰል የጤና እክሎችን የተመለከተ መሆኑን አስታውቀዋል።። ማዕከሉ ከተመሰረተ ዘንድሮ አስር ዓመት እንደሞላው የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤ ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለተወጣጡ 38 ሺህ ዜጎች ነጻ የምርመራና የህክምና አገልግሎት መስጠቱንም ተናግረዋል። ዘንድሮም አስረኛ ዓመቱን በማስመልከት ስድስቱን የጳጉሜን ቀናት ለመንግስት ሰራተኞችና ከፍለው መታከም ለማይችሉ አቅመ ደካሞች ነጻ የምርመራና የህክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ ተናግረዋል።። በመሆኑም፤ “ማንኛውም አገልግሎቱን ማግኘት የሚፈልግ ግለሰብ ከጳጉሜን 1 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ ይችላል” ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።ዳይሬክተሩ፤ “ውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ምንም እንኳን በህክምናው ዘርፍ ተሰማርቶ ማህበረሰቡን የሚያገለግል የንግድ ድርጅት ቢሆንም፤ በተሰማራባቸው ዘርፎች ላይ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ሞራላዊ ልዕልናውን እያስመሰከረ የሚገኝ ተቋም ነው” በማለት፤ በተለይ በዘንድሮው ዓመት አስረኛ ዓመቱን በሚያከብርበት ወቅት ከነሐሴ 27 ቀን 2012 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 6 ቀን 2011 ዓ.ም አስር ያህል የበጎ አድራጎት ተግባራትን እንደሚያከናውን ገልጸዋል።። በካንሰር ከተጎዱ ህጻናትና ከጎዳና ተዳዳሪ ህጻናት ጋር ማሳለፍ፣ ነጻ የምርመራ አገልግሎት መስጠት፣ የጽዳት አግልግሎት መስጠትና ‘ንጹህ ንግድ’ በተሰኘ ርዕስ ውይይት ማድረግ ማዕከሉ ሊተገብራቸው ካሰባቸው አስር በጎ ተግባራት ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋል።አዲስ ዘመን ነሃሴ 24/2011 አዲሱ ገረመው
ሀገር አቀፍ ዜና
https://www.press.et/Ama/?p=16937
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
285d2832d1619e6cea8734a24d4e1fef
e918dfba7fcee8aaadf6075f570d18fd
የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነሯ ስለ ትግራይ ስጋታቸውን ገለፁ
የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ሚሸል ባከሌት፣ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ ሰላማዊ ዜጎች በከፍተኛ አደጋ ውስጥ እንደሚገኙ አስጠንቅቀዋል፡፡ በሰፊው እየተፈጸሙ መሆናቸው ከሚነገረው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች መካከልም፣ አንዳንዶቹ የጦር ወንጀሎች ሊሆኑ እንደሚችሉም ተናግረዋል፡፡በትግራይ እየተፈጸሙ ነው ፣ የተባሉትን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች፣ በብዙ አካባቢዎች፣ የመገናኛ መስመሮች የተቋረጡ በመሆናቸው፣ ለማረጋገጥና መጠናቸውንም ለመግለጽ አስቸጋሪ አድርጎታል፡፡ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ባክሌት፣ ገለልተኛ የሆኑ የሰብዓዊ መብት አጣሪ ቡድኖች፣ በክልሉ ተዘዋውረው፣ ሁኔታዎችን ለመገምገም እንዲችሉና፣ እንዲሁም፣ ሰላማዊ ዜጎችን ከጥቃት ለመከላከልና፣ ወንጀል የፈጸሙትንም ለፍርድ ለማቅረብ እንዲቻል አካባቢው፣ ያለምንም ክልከላ ክፍት እንዲደረግም ጠይቀዋል፡፡የኮሚሽነሯ ቃል አቀባይ፣ ሊዝ ትሮሴል እንደሚሉት፣ በአካባቢው የዓለም አቀፉን የሰብአዊ መብትና ህጎችን የጣሱ ድርጊቶች፣ በሁሉም ወገኖች እየተፈጸሙ መሆኑን፣ የሰብአዊ መብት ድርጅቱ ቢሮ፣ በየጊዜው ሪፖርት እንደሚደርሰው ተናግረዋል፡፡ ስለሪፖርቶቹም ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ እነዚህ ሰላማዊ ዜጎች የሚዙባቸው አካባቢዎችን በከባድ መሳሪያዎች መደብደብን፣ ሰላማዊ ዜጎችን ሆን ብሎ ማጥቃትን፣ በዘፈቀደ የሚካሄዱ ግድያዎችና በስፋት የሚካሄዱ ዝርፊያዎችን ያጠቃልላሉ፡፡የዓይን እማኞች እንደገለጹት በኤርትራ አዋሳኝ ድንበር አቅራቢያ በምትገኘው የሁመራ ከተማ፣ ከNovember 9 እስከ 11 ባሉት ቀናት የከባድ መሳሪያ ድብደባ መፈጸሙን አስታውቀዋል፡፡ ከኤርትራ የተተኮሱ በርካታ የከባድ መሳሪያ ጥይቶች የመኖሪያ ቤትና ሆስፒታሎችን ስለሞታቸው በርካታ የከተማይቱን ነዋሪዎች አነጋግረናል፡፡የኢትዮጵያ ወታደሮች እና የአማራ ታጣቂዎች ሚሊሻዎች፣ ሁመራን መቆጣጠራቸውን ትሮሴል ተናግረዋል፡፡ ሰላማዊ ዜጎችን መግደላቸውን፣ በሆስፒታል፣ ባንኮች የንግድ ድርጅቶች፣ ገበያዎችና የግል መኖሪያ ቤቶች ላይ፣ ዘረፋዎች ተፈጽመዋል የሚል ክስ መቅረቡንም ገልጸዋል፡፡ትሮሴል በከተማ ውስጥ ተፈጽመዋል ብለው ከዘረዘሯቸው አስደንጋጭ አደጋዎች መካከል፣ እጅግ የከፋውና፣ ብዙ መቶዎች፣ በዋናነትም የአማራ ተወላጆች የተገደሉበትን፣ የNovember 9ን እልቂት በማንሳት የሚከተለውን ብለዋል፡፡“ከፍተኛ ኮሚሽነሩ ቀደም ሲል አበክረው እንደተናገሩት፣ በአንድ ወገንም ይሁን የግጭቱ ተካፋይ በሆኑት ሁሉም ወገኖች ይሁን፣ በተፈጸመው ጥቃት፣ ሰላማዊ ዜጎች ሆኖ ተብለው ተገድለዋል፡፡ እነዚህ ግድያዎች ወደ ጦር ወንጀልነት ሊያድጉ ይችላሉ፡፡ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥና ፍትህን ለማስፈን ገለልተኛ፣ ነጻ፣ ግልጽና ጥልቅ የሆነ ምርምራ ማካሄድ ያስፈልጋል፡፡”የኮሚሽነሯ ቃል አቀባይ ትሮሴል፣ የኤርትራ ወታደሮች፣ ትግራይ ውስጥ መታየታቸው፣ ተፈጽመዋል በተባሉት፣ የጥላቻ ጥቃቶች፣ ከዚያም ጋር በተያያዘው ፣ የዓለም አቀፍ ህግ ጥሰቶች ውስጥ መሳተፋቸውን አስመልክቶ፣ ገና በሚገባ ያልተረጋገጠ ቢሆንም፣ መረጃዎች ወደ ድርጅቱ ቢሮ መድረሳቸውን ተናግረዋል፡፡ኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ፣ የኤርትራው ወታደሮች በግጭቱ ተሳታፊ መሆናቸውን አስተባብሏል፡፡ግጭቱ ከመጀመሩ ሰባት ሳምንታት በፊት፣ 96 ሺ የሚሆኑ ኤርትራውያን ስደተኞች፣ በትግራይ በሚገኙት የስደተኞች ካምፕ ውስጥ ተጥልለው ነበር፡፡ ከዚያ በኋላ ግን ፣ ብዙዎቹ ለደህንነታቸው በመስጋት፣ መጠለያ ካምፖቹን ትተው ሸሽተዋል፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር፣ ፊሊፖ ግራንዲ እንደተናገሩት፣ በትግራይ የሚገኙ በርካታዎቹ ስደተኞች፣ የተገደሉ፣ የታፈኑ እና በግዴታ ተይዘው ወደ ኤርትራ የተመለሱ መሆኑን የሚገልጽ ሪፖርት፣ ከወኪሎቻቸው የደረሳቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡በተጠቀሰው ጊዜ አካባቢም፣ ዩናይትድ ስቴትስ ፣የኤትርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ መገኘታቸውን በመግልጽ ለቀው እንዲወጡ ጥሪ ማስተላለፏም ይታወቃል፡፡ (ዘገባው የቪኦኤ ዘጋቢ ሊሳ ሽላይን ነው፡፡)
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/bachelet-tigray-ethiopia-12-24-2020/5712222.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
b45b4e88aec91723cf8a9a552e0280fd
794456b652a6fb4863775a446c9821c6
የሳልሳይ ወያነ ትግራይ መግለጫ
በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀስ ሳልሳይ ወያነ ትግራይ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ነሃሴ ወር ለማካሄድ አቅዶት የነበረው ምርጫ መራዘሙ እንደማይቀበለው ገልጿል።በፌዴራል ደረጃ ምርጫ በግዜ የማይካይሄድ ከሆነ በክልሉ ምርጫ እንዲካሄድ ለክልሉ መንግሥት ባወጣው መግለጫ ጠይቋል።ይህንንም ተከትሎ ከህወሓት ባገኘነው አስተያየት የ2012 የምርጫ ለማራዘም የምርጫ ቦርድ ያወጣው መግለጫ ግዜው ያልጠበቀና ብዙ ጥናት ያልታካሄደበት ነው ብሏል።የምርጫ ቦርድ በጉዳዩ ላይ ተጠይቆ የኮርናቫይረስ በሚያሳስብ ደረጃ እያለ የትግራይ ክልል መንግሥትም ይህንን ተገንዝቦ አስቸኳይ ግዜ አዋጅ አውጆ እያለ ግዜው አይደለም ማለት እርስ በርሱ የሚጣረስ ነው ብሏል።
ሀገር አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/news-election-4-8-2020/5365380.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
6a243a6f3e950347ffa47a6c2e0d307f
cced68e53d8f283a5c02c0dc5a02dea2
ጆርጅ ክሉኒ ከአፍሪካ ጦርነት ትርፍ በሚያጋብሱት ላይ ዘመቻ ጀመረ
 አንጋፋው የሆሊውድ የፊልም ተዋናይ ጆርጅ ክሉኒ፤ የአፍሪካን አስከፊ ግጭቶች በገንዘብ የሚደግፉና ከጦርነቱ የሚጠቀሙ ወገኖችን በመከታተል ለፍርድ ለማቅረብ የሚያስችል አዲሰ ፕሮጀክት ባለፈው ሰኞ መጀመሩን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ክሉኒ ከአሜሪካዊው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ጆን ፕሬንደርጋስት ጋር “The Sentry” በተባለ ፕሮጀክት ላይ በጋራ ለመስራት የተቀላቀለ ሲሆን ፕሮጀክቱ በግጭት ቀጠናዎቹ ውስጥና ውጭ ያለውን የገንዘብ ፍሰት በመመርመር፣ ለፖሊሲ አውጭዎች ውጤታማ እርምጃ መውሰድ የሚያስችላቸውን ግብአቶች ለመስጠት ያለመ ነው ተብሏል፡፡ ፕሮጀክቱ መረጃ በማሰባሰብ፣ የመስክ ጥናት በማካሄድና የትንተና ቴክኖሎጂን በመጠቀም ጦርነቶች እንዴት በገንዘብ እንደሚደገፉና ትርፍ እንደሚገኝባቸው ለማጋለጥ ያቀደ ሲሆን ሰዎች በድረገፅ የሚያውቋቸውን መረጃዎችና ምስጢሮች ስማቸውን ሳይገልፁ እንዲጠቁሙ ያበረታታል፡፡  የ54 ዓመቱ ክሉኒ እና ፕሬንደርጋስት ለሮይተርስ እንደገለፁት፤ የዚህ ፕሮጀክት ዓላማ፤ “የጦርነት አትራፊዎች ከወንጀላቸው ያገኙት የነበረውን ጥቅም መንፈግ ነው” ብለዋል፡፡ “ከጦርነቱ የሚጠቀሙ ሰዎች ላደረሱት ጉዳት ዋጋ ሲከፍሉ ሰላም ለማስፈንና ሰብዓዊ መብት ለማስከበር አቅም ይፈጠራል” ብሏል የሁለት ጊዜ ኦስካር አሸናፊው ክሉኒ በሰጠው መግለጫ፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የአፍሪካ ጉብኝታቸውን ከመጀመራቸው ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የተጀመረው ፕሮጀክት፣ የኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ፣ የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ሱዳንና ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ ከሰሜን ምስራቅ እስከ ማዕከላዊ አፍሪካ ያሉ ግጭቶችን በገንዘብ የመደገፍ እንቅስቃሴ ምን እንደሚመስል ይመረምራል ብሏል ሮይተርስ፡፡አዲሱ ፕሮጀክት ክሉኒ ከእነብራድ ፒትና ማት ዴመን የመሳሰሉ ተዋናዮች ጋር በመሰረተው “Not on our watch” የተሰኘ ድርጅትም ድጋፍ እንደሚደረግለት ታውቋል፡፡ የቀድሞው የአሜሪካ ፀጥታ ም/ቤት የአፍሪካ ዳይሬክተር የነበሩት ፕሬንደርጋስት እና ክሉኒ በሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ሲሰሩ የአሁኑ የመጀመሪያቸው አይደለም፡፡  
ዓለም አቀፍ ዜና
https://www.addisadmassnews.com/index.php?option=com_k2&view=item&id=16587:%E1%8C%86%E1%88%AD%E1%8C%85-%E1%8A%AD%E1%88%89%E1%8A%92-%E1%8A%A8%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8A%AB-%E1%8C%A6%E1%88%AD%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%89%B5%E1%88%AD%E1%8D%8D-%E1%89%A0%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8C%8B%E1%89%A5%E1%88%B1%E1%89%B5-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%98%E1%88%98%E1%89%BB-%E1%8C%80%E1%88%98%E1%88%A8&Itemid=212
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
dcd9a37eed8435e4b9bd287fe0a0bc82
60cb3faeffab10c401dd0b264ad68c9b
በደቡብ አፍሪካ አዲስ ዓይነት የቅድመ-ሰው ዝርያ ቅሪተ-አካል ተገኘ
የሰው ልጅ ምንጭ የተባለ ዝርያ ደቡብ አፍሪካ ውስጥ መገኘቱ ዛሬ፤ ጳጉሜ 05/2007 ዓ.ም ይፋ ሆኗል፡፡የግኝታቸውንና የምርምራቸውን ሪፖርት ኢላይፍ መፅሔት ላይ ያወጡትና ጆሃንስበርግ ላይ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት ሳይንቲስቶች የዝርያውን ስም “ኦሞ ናሌዲ - Homo Naledi” ሲሉ ጠርተውታል፡፡ክሬድል ኦፍ ሂዩማንካይንድ እየተባለ በሚጠራው የዓለም ጥብቅ ውርስ አካባቢ ከደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ጆሃንስበርግ ወጣ ብሎ በሚገኙ የራይዚንግ ስታር አካባቢ ተያያዥ ዋሻዎች ውስጥ ነው ቅሪተ-አካሉ የተገኙት፡፡የጋውተንግ ጠቅላይ ግዛት የአስተዳደር ምክር ቤቱ አባል ሌቦንግ ማይሌ ለቪኦኤ በሰጡት ቃል “ለሣይንስና ለግኝቶች፣ ለታሪክና ለዕውቀት፤ ታላቅ ቀን ነው” ብለውታል፡፡ዝርያው ኢትዮጵያ ውስጥ ከተገኙት ከእነ ሉሲ ዓይነቱ ዝርያ የተለየ መሆኑ ቢገለፅም ዕድሜው ስንት እንደሆነ ግን ገና አልታወቀም፡፡ለተጨማሪ ከታች ያለውን ማገናኛ ተጭነው ይከተሉ
ዓለም አቀፍ ዜና
https://amharic.voanews.com//a/homo-naledi-south-africa-fossils-of-new-human-ancesstors-09-10-15/2956471.html
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification
89ce5ca10b0256b7a4e9612f371cee35
0a8828018a1904a98ca26348be258190
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሳዑዲ አረቢያ የጀመሩት ይፋዊ ጉብኝት ውጤታማ ነበር ተባለ
የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሳውዲአረቢያ  የጀመሩት  የመጀመሪያ የውጭ አገር ይፋዊ ጉብኝት  ውጤታማ ነበር ተባለ ።አሜሪካና ሳዑዲ አረቢያ የ350 ቢሊዮን ዶላር የንግድ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የአረቡ አገራት አክራሪነትና ጽንፈኝነትን እንዲዋጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የመጀመሪያቸውን የውጭ ሀገር ይፋዊ ጉብኝት በሳዑዲ አረቢያ አድርገዋል ።ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሪያድ ንጉስ ካሊድ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በንጉስ ሳልማን ቢን አብዱልአዚዝና ሌሎች ከፍተኛ የአገሪቱ ባለስልጣናት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት አሜሪካ ከሳዑዲ አረብያ ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ የማጠናከር አጀንዳን የሰነቀ ነው ተብሏል፡፡ አክራሪነትን መዋጋትም ሌላው የመሪዎቹ ውይይት የትኩረት አቅጣጫ ነው፡፡ ሁለቱ አገራት በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በስፋት ተወያይተዋል መክረዋል፡፡ የመሪዎቹን ውይይት ተከትሎ በአሜሪካ ታሪክ ከፍተኛ የሆነውን የ350 ቢሊዮን ዶላር የንግድ ስምምነትም ተፈራርመዋል፡፡ከዚህ ውስጥም 110 ቢሊዮን ዶላር የሚሆነው በመከላከያ ዘርፍ የሚውል መሆኑ ነው የተገለፀው፡፡ አገራቱ በኢኮኖሚና በመከላከያ ዘርፍ ኢንቨስት ለማድረግ የፈረሙት የንግድ ስምምነት በቀጣዮቹ አስር ዓመታት የሚተገበር እንደሆነ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን መናገራቸውን ሲኤን ኤን ዘግቧል፡፡የንግድ ስምምነቱ ሳዑዲ አረቢያ በ2030 ላቀደችው ዘመናዊና ሁሉን ዓቀፍ ኢኮኖሚ የመገንባት ራዕይን ዕውን ለማድረግ ይረዳል ተብሏል፡፡ የፕሬዚዳንቱ የሳዑዲ ጉብኝትም ውጤታማ እንደነበር ተመልክቷል፡፡አሜሪካ ፅንፈኛውን አክራሪ ድርጅት አይ ኤስን ለማስወገድ ከፍተኛ ጥረት እያረገች መሆኑን ፕሬዚዳንት ትራምፕ አስረድተዋል፡፡የአረብ ኢስላሚክ አሜሪካ ስብሰባ ላይ በመሳተፍ አክራነትን በመዋጋትና በመከላከል ረገድ የአረቡ አገራት ተገቢውን ጥረትና ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ያቀርባሉ፡፡ የአረቡ አገራት ፕሬዚዳንት ትራምፕ በኢራን ላይ ጠበቅ ላይ እርምጃ እንደሚወስዱ ተስፋ ማድረጋቸውን ቢቢስ በዘገባው አመልክቷል፡፡ፕሬዚዳንቱ የአሜሪካ የፌዴራል የምርመራ ቢሮ (ኤፍ ቢ አይ) ዳይሬክተር ጀምስ ኮሚን ካሰናበቱ ወዲህ በሀገር ውስጥ ተቃውሞው በርትቶባቸዋል። ይህም በጉብኝታቸው ላይ ጥላውን እንዳያጠላ ስጋታቸውን የገለፁ አልጠፉም፡፡ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለስምንት ቀናት በሚዘልቀው ጉብኝታቸው ከሳዑዲ አረቢያ በተጨማሪ ሰኞና ማክሰኞ እስራኤልና  የፍልስጤም ግዛቶችን ይጎበኛሉ፡፡ ረቡዕ ደግሞ ሮምና ቤልጂየምን የመጎብኘት ዕቅድ የያዙ ሲሆን ከፖፕ ፍራንሲስና ከቤልጂየም ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ይወያያሉ፡፡ሀሙስ በብራሰልስ በሚደረገው የሰሜን ቃል ኪዳን ድርጅት ኔቶ ስብሰባ ላይም ይገኛሉ ተብሏል፡፡አርብ በጣልሊያኗ ሲሲሊ ከተማ በሚከፈተውና ለሁለት ቀናት በሚቆየው የቡድን ሰባት አገራት ስብሰባ ላይ በመሳተፍ የስምንት ቀናት ይፋዊ የጉብኝት መርሃ ግብራቸውን እንደሚያጠናቅቁ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ( ምንጭ:ሲኤን ኤን)   
ፖለቲካ
https://waltainfo.com/am/33638/
https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-category-classification