id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
480
title
stringlengths
1
60
text
stringlengths
9
36.4k
53037
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%8B%95%E1%8A%A8%E1%88%8B%E1%8B%8A%20%E1%88%B5%E1%88%AD%E1%8B%93%E1%89%B0%20%E1%8A%90%E1%88%AD%E1%89%AD
ማዕከላዊ ስርዓተ ነርቭ
ስርአተ ነርቭ በሰውነታችን ውስጥ መልእክት ከማስተላለፍ አልፎ መልእክት የያዘ አባል አካል ነው
31252
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%AC%E1%88%B5
ብሬስ
ዮካይድ ብሬስ በአየርላንድ ልማዳዊ አፈ ታሪክ ዘንድ ከቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን የአየርላንድ መጀመርያው ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። አባቱ የፎሞራውያን ንጉሥ ኤላጣ ሲሆን እናቱ የቱዋጣ ዴ ልዕልት ኤሪው ነበረች። የቱዋጣ ዴ ዳናን ወገን እንደ ፊር ቦልግ የነመድ ተወላጆች ነበሩ። በ1625 ዓ.ም. አካባቢ የታተመው የሴጥሩን ኬቲን ታሪክ መጽሐፍ የአይርላንድ ታሪክ እንዳለው፤ የነመድ ልጆች ከአይርላንድ ሲበተኑ ቱዋጣ ዴ ዳናን ደግሞ በግሪክ አገር (ቦዮቲያና አቴና አካባቢ) ይቆዩ ነበር። በዚያ ሲኖሩ ጠንቋይና አስማት ተማሩ። በዚያን ጊዜ የሶርያ ሥራዊት በብዙ መርከቦች ውስጥ ለጦርነት በግሪክ ደረሱ። ሶርያውያን የቱዋጣ ዴ ጠንቋይ አሸንፈው ቱዋጣ ዴ ሁላቸው ከግሪክ ወደ «ሎቅላን» (የአሁኑ ኖርዌ) ሸሹ፤ በዚያ ስለ ዕውቀታቸው አራት ከተሞች ከሕዝቡ ዘንድ ተቀበሉ፦ ከተሞቹም ፋልያስ፣ ጎርያስ፣ ፊንያስና ሙርያስ ተባሉ። በያንዳንዱ ከተማ ሕዝቡን ለማስተምር ትምህርት ቤት ከመሠረቱ በኋላ፣ ከኖርወይ ወደ ስኮትላንድ ሔደው እዚያ ለ፯ ዓመት ቆዩ። መሪያቸውናንጉሣቸው ኑዋዳ ነበር። በመጨረሻ በአይርላንድ ደረሱ፤ ነገር ግን ዘመዶቻቸው ፊር ቦልግ ግማሹን ደሴት ለማካፈል ፈቃደኞች አልነበሩም። ስለዚህ በአንድ ታላቅ ውግያ በማግ ቱይረድ ውግያ ፊር ቦልግ ተሸነፉ። የቱዋጣ ዴ ንጉሥ ኑዋዳ እጅ ስለ ተቋረጠ ዮካይድ ብሬስ ለ፯ አመት በአይርላንድ ነገሠ። እርሱ ግን ግማሽ ከፎሞራውያን ወገን ስለሆነ ለነርሱ ጥቅም ገዛቸው። በ፯ኛው ዓመት ኑዋዳ በጠንቋይ አዲስ የብር እጅ ስላገኘ ያንጊዜ እንደገና የቱዋጣ ዴ ንጉሥ ሆነ። ኑዋዳ ለ፳ ዓመታት ገዝቶ በ1474 ዓክልበ. ብሬስ በፎሞራውያን እርዳታ ተመልሶ ኑዋዳን ተዋግቶ በሁለተኛው የማግ ቱይረድ ውግያ ተሸነፈ። ሆኖም ኑዋዳ በዚሁ ውግያ ተገድሎ ሌላ የፎሞራውያን ክልስ ሉግ ተከተለው። ብሬስ ተማርኮ ለሕዝቡ ግብርና ቢያስተምር እንዲኖር ተፈቀደ። በኋላ ግን ሉግ በተንኮል ብሬስን ገደለው። እንደ ትውፊቱ፣ ሉግ ፫ መቶ የእንጨት ላሞች ሠርቶ በፋንዲያ ሞላቸው፣ ብሬስንም ተጋብዞ ከዚህ ሲጠጣ ሞተ። ቱዋጣ ዴ ዳናን
22549
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%B0%E1%89%A1%E1%89%A5%20%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%20%E1%88%95%E1%8B%9D%E1%89%A6%E1%89%BD%20%E1%8B%B4%E1%88%9E%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%8B%8A%20%E1%8A%95%E1%89%85%E1%8A%93%E1%89%84
የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። በምርጫ 2003 የተሳተፉ የኢትዮጵያ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች
31928
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%92%E1%8D%91%E1%88%AD
ኒፑር
ኒፑር የሱመር ጥንታዊ ከተማ ነበር። በሱመራውያን ዘንድ የተቀደሰ ከተማ ሆኖ ይቆጠር ነበር። አረመኔ ቤተ መቅደስና ቄሳውንት ሲኖሩት ኒፑር የተገዛለት የሌላ ከተማ ንጉሥ የሱመር ላዕላይነት ማዕረግ ያገኝ ነበር። የቱማል ጽሑፍ ቅርስ እንደሚለን ይህን መቅደስ መጀመርያው የሠራው የኪሽ ንጉሥ ኤንመባራገሲ ነበረ። ከርሱ ቀጥሎ የኤንመባራገሲ ልጅ አጋ፣ የኡሩክ ንጉሥ ጊልጋመሽና ልጁ ኡር-ኑንጋል፣ የዑርም ንጉሥ መስ-አኔ-ፓዳና ልጁ መስኪአጝ-ኑና ሁላቸው በፈንታቸው የመቅደሱን ሥርዓት ያከብሩ ነበር። ከዚህ በኋላ ብዙ ሌሎች የሱመር ነገሥታት በኒፑር ተመረጡ። የሱመር ከተሞች
31211
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8E%E1%8C%8B%E1%8B%AD%E1%88%AD%20%E1%88%9B%E1%8A%AD%20%E1%8A%92%E1%88%8D
ሎጋይር ማክ ኒል
ሎጋይር ማክ ኒል ከ420 እስከ 454 ዓም ድረስ የአየርላንድ ከፍተኛ ንጉሥ ነበር። በአይርላንድ ዜና መዋዕሎች ዘንድ፣ ሰባኪው ቅዱስ ፓትሪክ በዚህ ዘመን በ424 ዓም ክርስትናን ለማስፋፋት በአይርላንድ ደረሰ። ንጉሡ ሎጋይር በአረመኔነት ቀረ፤ በመጨረሻ ሳይሞት እንደ ተጠመቁ ወይም እንዳልተጠመቁ ታሪኮቹ ይለያያሉ። የአየርላንድ አፈታሪካዊ ነገሥታት
15022
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%8B%B5%E1%88%85%E1%8A%90%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A8%E1%8B%8D%20%E1%89%A2%E1%8A%90%E1%8C%8D%E1%8B%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%88%AD%E1%8D%88%E1%8B%8D
ለድህነት የፈጠረው ቢነግድ አይተርፈው
ይታደሏል እንጂ አይታገሉም ከሚለው ርዕዮተ አለም የተወሰደ አባባል ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
46780
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B6%E1%88%B5%E1%8A%AB%E1%8A%93
ቶስካና
ቶስካና የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ፍሎረንስ ነው። የጣልያን ክፍላገራት
22667
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%8C%95%E1%8B%B5
ብርጕድ
ብርጕድ () ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው። የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ በርጒድ የቀረፋ ዝርያ ነው። በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር የተክሉ ጥቅም የኢትዮጵያ እጽዋት
36764
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%86%E1%8A%95%E1%8B%B1%E1%88%AB%E1%88%B5
ሆንዱራስ
ሆንዱራስ በመካከለኛው አሜሪካ የምትገኝ አገር ናት። የስሜን አሜሪካ አገራት
15165
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%8C%A5%E1%88%8D%E1%8A%93%20%E1%88%88%E1%8B%B3%E1%8A%9B%20%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%8C%88%E1%8A%95%E1%8B%98%E1%89%A5%20%E1%8A%A0%E1%8D%8B%E1%8D%8D%20%E1%8B%AD%E1%89%86%E1%8B%AB%E1%88%8D
ለጥልና ለዳኛ ያለው ገንዘብ አፋፍ ይቆያል
ለጥልና ለዳኛ ያለው ገንዘብ አፋፍ ይቆያል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተረትና ምሳሌ
15458
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9A%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%88%85%20%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%8B%B3%E1%88%9D%20%E1%8C%8E%E1%88%AB%E1%8B%B4%E1%88%85%20%E1%8C%8E%E1%88%98%E1%8B%B3%E1%88%9D
ሚስትህ አመዳም ጎራዴህ ጎመዳም
ሚስትህ አመዳም ጎራዴህ ጎመዳም የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
15583
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%88%B0%E1%88%99%20%E1%8B%88%E1%88%AC%20%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%88%89%20%E1%8C%8E%E1%8D%88%E1%88%AC
ሳይሰሙ ወሬ ሳይገሉ ጎፈሬ
ሳይሰሙ ወሬ ሳይገሉ ጎፈሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሰሙትን ሰማን ያልሆኑትን ሆንን ለሚሉ ሰወች መግለጫ መደብ : ተረትና ምሳሌ
44516
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A1%E1%88%AD%E1%8B%B1%E1%8A%A9%E1%8C%8B
ኡርዱኩጋ
ኡርዱኩጋ ከ1744 እስከ 1741 ዓክልበ. ድረስ የኢሲን ንጉሥ ነበረ። በሱመር ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ለ4 አመት ብቻ ነገሠ። ከተገኙትም የአመት ስሞች የተነሣ ከ3 ወይም 4 አመት በላይ እንዳልነገሠ ይመስላል። ኡርዱኩጋ ኢተር-ፒሻን ተከተለው። ከእርሱ በኋላ ሱመርኛ ስም ያለው ንጉሥ በመስጴጦምያ አልነገሠም፤ በዚህ ወቅት ሱመርኛ መነጋገሪያ ከመሆን ቢጠፋም ተማሪዎች ግን ይማሩት ነበር። ከዘመኑ አንዳንድ ቅርስ ተገኝቷል። ከዚያ በኋላ ሲን-ማጊር ኡርዱኩጋን በኢሲን ተከተለው። የውጭ መያያዣ የኡርዱኩጋ ዓመት ስሞች የኢሲን ነገሥታት
19762
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%81%E1%88%98%E1%89%B5%20%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%88%AD%E1%8A%A8%E1%88%9D
ቁመት መከርከም
ቁመት መከርከም, ወይም በ ምህጻረ ቃል መልዕክትን በራዲዮ ሞገድ ለመላክ የሚያገለግል በጣም ቀላሉ ዘዴ ነው። ይህ መልዕክትን የመላኪያ መንገድ ለረጀም ርቀት ግንኙነት ጠቃሚ ነው ምክንያቱም ከመሬት ከባቢ አየር ላይ በመንጠር ለብዙ ርቀት መጓዝ ይችላልና። ቁመት እዚህ ላይ የአንድን ሞገድ ቁመት ይወክላል። ተሸካሚው ሞገድ (ራዲዮ ሞገድ) ላይ የድምፅ ሞገድ በመጫን የተሸካሚው ሞገድ ቁመት ይከረከማል። በዚህ መንገድ የተዋሃደው ሞገድ እንደማንኛውም የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ በኅዋ ውስጥ ይጓዛል። በዚህ መንገድ ይተበጀው የራዲዮ መልዕክት ኤ.ኤም ራዲዮ ይሰኛል፣ የሚሰራጨውም ዝግጅት፣ በክሪስታል ራዲዮ ለመቀበል ይቻላል። ኤ.ኤም (ቁመተ ክርክም) መልዕክቶች ብዙ ጊዜ የሚላኩት በመካከለኛና በአጭር ሞገዶች ነው። በዚህ መንገድ የተላኩት ድምጾች ሊሰሙ ቢችሉም ጥራት ግን ይጎላቸዋል። ቁመተ ክርክም (ኤ.ኤም) ራዲዮ ስርጭት በኤሌክትሪክ መስመሮች እና በፀሐይ ጨረራ ሊጠለፍ ይችላል፣ አልፎ አልፎም ደመቅ-ቀዝቀዝ የማለት ባህርይ ሊያሳይ ይችላል። በድሮ ጊዜ ቁመት ክርክም ራዲዮ የሚሰራጨው በመካከለኛ ሞገድ (ከ 540 እስክ 1600 ድግግም በሰከንድ) ነበር። አጭር ሞገድ (ከ 3000 እስክ 30,000 ኪሎ ሳይክል) ምድርን መዞር ስለሚችል፣ አንድ አንድ አገሮች የራዲዮ ዝግጅታቸውን በዚህ መስመር ሲልኩ ይታያሉ። ኤፍ.ኤም ራዲዮ ጥራቱ ከቁመተ ክርክም ራዲዮ ይሻል እንጂ፣ ብዙ ርቀት መጓዝ አይችልም። መደብ :ራዲዮን
4130
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%8B%8A%E1%8B%B5%E1%8A%95
ስዊድን
ስዊድን (ወይም በይፋ የስዊድን ግዛት) በሰሜን አውሮፓ ክፍል ያለች ሀገር ናት። ይህችም ሀገር የስካንዲኒቭያ እና የኖርዲክ ሀገራት ዋነኛ አባል ናት። ስቶክሆልም ዋና ከተማዋ ሲሆን 10.4 ሚልየን የሚያክል ህዝብ የሚኖሩባት ሀገር ናት። ይህም ከኖርዲክ ሀገራት ትልቁን ድርሻ ስትይዝ 25.5% የሚያክሉ ህዝብ ትንሽ ይዘት አላቸው። ስቶክሆልም ዋና ከተማዋ ነው። ከብዙ ዘመናት በኋላ የወደቁት ጀርመናዊ ጎሳዎች ጊት እና ስዊድስ የተባሉ ሁለት የህብረተሰብ ክፍሎች በቫይኪንግ ዘመን ተመሰረቱ። ጣኦታዊውና ሰይጣናዊው የቫይኪን ዘመን በ12ተኛው ክፍለ ዘመን ሲያበቃ ስዊድን እንደ አንድ ሉአለዊ ሀገር መሆን ጀመረች። በ14ተኛው ክፍለ ዘመን አንድ ሶስተኛው የሚያክሉ የስዊድን ስካንዲኒቭያ ክፍል በጥቁር ሞት የተጠቃበት ግዜ ነው። በተጨማሪም የሃንሲቲክ ሊግ ሀገሪቱን ሲመራ ትልቅ ቀውስ አጋጥሟታል። ይህም የካልማር ህብረት በ1397 ዓም ሲመሰረት ሲዊድን በ1523 ዓም ከአባልነቱ ልትለቅ ችላለች። በሰላሳ አመት ጦርነት ስዊድን ለፕሮቴስታን ወገን ስትቆም በተከታታይነት የስዊድን ግዛት ሊቋቋም ችሏል። ይህም እስከ 18ተኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ሀያላን ሆኖ የቆየ ነበር። በ1814 ዝም ስዊድን የመጨረሻ ጦርነቷን ስታካሂድ ኖርዌን ወደ ግዛቷ በማጠቃለል በመጨረሻም በ1905 ዓም በሰላማዊ መንገድ ተገነጠለች። ከዛም ወዲህ ስዊድን በአለም ዙርያ ግዕዝ ሀገር መሆን ጀመረች። ስዊድን የኔቶ አባል ባትሆንም ግን በህብረት የምትሰራ ሀገር ናት። ስዊድን በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካና ማህበራዊ ጉዳዮች እጅግ በጣም የበለፀገች ሀገር ናት። ስዊድን ከየትኛውም ሀገራት የሚየጡ ስደተኞችና ዲያስፖራ መናገሻ ናት። ስዊድን ሰይጣናዊ ወይም ጣኦታዊ አምልኮዎች በእጅጉ የምትደግፍና ማንኛውም መሰረታዊ ሀይማኖቶችን (ማለትም እንደ ክርስትናና እስልምና) የምትጠየፍ ሀገር ናት። ልክ እንደ ሌሎች ስካንዲኒቭያ ሀገራት፣ ስዊድን የሀይማኖት መጥፋት ላይ በንቃት ድምፃዋን የምታሰማ ጭምር ናት። በፒው ምርምር ጥናት መሰረት ስዊድን ማንኛውም ሃይማኖታዊ ተቋማቶችን የምትጠላ ሀገር እንደሆነች ማረጋገጥ ችሏል። "የስዊድን ሀጥያት" የተባለ የሚጠራው የፀረ ሃይማኖታዊ ዘመቻ በስካንዲኒቭያ ሀገር መንግስታት ድጋፍ የሚደረግ ሲሆን ለተባበሩት መንግስታት የሀይማኖትን መብት ህግ እንዲሻርና ማንኛውም ምዕመናን በግፍ እንዲበዘበዝ የሚድርግ እደገኛ ፕሮጀክት ነው። ስዊድን በብዙ ጥናት መሰረት በሴት ፅንፈኝነትና ሰብአዊ መብት የሚል አክራሪነት የምትታወቅ ናት። "የስዌዲሽ ሴጣኒዝም" ዋነኛ የስዊድን ሀይማኖት ነው። የኖርዲክ ዘር የበላይነትን ለማምጣት የምትሰራዋ ስዊድን ወደፊት ከአውሮፓ ኅብረት ጋር በመጣመር ወደፊት በአለም ላይ የሚመሰረተውን ኒው ወርልድ ኦርደር አምባገነናዊ መንግስት ላይ ፈር ቀዳጅ ናት። በ2021 ስዊድን በኮሮና ቫይረስ ጊዜ፣ የኮቪድ ማይክሮቺፕ ፓስፖርት ለመጀመሪያ ግዜ የነደፈች ሀገር ናት። ይህም በአውሮፓ ህብረትና በመላው ምዕራባውያን ድጋፍ የሚደረግለት የሰዎችን አእምሮ ለመቆጣጠር የታለመ ፕሮጀክት ነው። ስዊድን እራስ ወዳድነትና፣ ኢሰብአዊ ድርጊትን የምትደግፍ ናት። ይህም ለመጀመሪያ ጊዜ ዩታኔዥያ እና በሀኪም የታገዘ እራስ የማጥፋት ወንጀል ድጋፍ አርጋለች።
18567
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%BE%E1%89%B6%E1%8A%A9%20%E1%88%95%E1%8C%8D%E1%8C%8B%E1%89%B5
የሾቶኩ ሕግጋት
የሾቶኩ ሕግጋት ወይም 17 አንቀጽ ያለ ሕገ መንግሥት (ጃፓንኛ፦ , /ጁሺቺጆ ከንፖ/) በ596 ዓ.ም. በጃፓን ልዑል ሾቶኩ የተጻፈ ሕገ መንግሥታዊ ሰነድ ነው። እስከ 1883 ዓ.ም. ድረስ እንደ ጃፓን መንግስት ላዕላይ ሕግ ይቆጠር ነበር። በ1883 ዓ.ም. የጃፓን ንጉሥ አዲስ ዘመናዊ አይነት ሕገ መንግሥት አወጡ። ቢሆንም በግልጽ መቸም ስላልተሰረዘ፣ አንዳንድ የጃፓን ሕግ ጠባቂ የሾቶኩ ሕግጋት እስካሁን ሕጋዊ እንደሚሆኑ ይከራክራል። በ1939 ዓ.ም. የወጣ የአሁኑ ጃፓን ሕገ መንግሥት (አንቀጽ 98) ለእርሱ ተቃራኒ የሆነውን ሕግጋት ብቻ ሠረዘ። የጃፓን ልዑል ሾቶኩ 17 አንቀጽ ያለ ሕገ መንግሥት (596 ዓ.ም.) አንቀጽ 1፦ መስማማት ሊከብር ይገባልና ከጠብ መንገሻገሽ ይገባል። ሰው ሁሉ ዝንባሌውን አለው፤ ጥቂት ሰዎች ሩቅ ዕይታ አላቸው። ስለዚህ አንዳንድ ሰዎች ጌቶቻቸውን አባቶቻቸውንም እምቢ ይላሉ፣ ከጎረቤቶቻቸውም ጋር ይበባቃላሉ። ነገር ግን አለቆቹ ሲስማሙ፣ ተገዦቹም ወዳጅ ሲሆኑ፣ ያንጊዜ ጉዳዮች በጸጥታ ይወየያሉና ትክክለኛው አስተሳሰብ ያሸንፋል። አንቀጽ 2፦ ሦስቱ መዝገቦች - እነርሱም ቡዳ፣ የቡዳ ሕግ፣ እና የቡዳ ቄሳውንት - በቅንነት ሊከብሩ ይገባል፤ እነርሱ የሁሉ ኗሪዎች መጨረሻ መሸሸጊያ ናቸውና። ከሰው ልጆች መካከል፣ ጥቂት ብቻ ዕውነታቸውን ለመማር የማይችሉ መጥፎዎች ናቸው። አንቀጽ 3፦ ለንጉሳችሁ ትዕዛዛት ከመገዛት እንዳትቀሩ። እርሳቸው ከምድር በላይ እንዳለው ሰማይ ናቸው፤ ተገዡም ስማይን እንደምትዳግፈው ምድር ነው። ሰማይና ምድር በሚገባቸው ስፍራቸው ሲኖሩ፣ የአመቱ ወቅቶች መንገዳቸውን ይከተላሉና በሥነ ፍጥረት ሁሉ መልካም ነው። ምድር ግን የሰማይን ቦታ ለመውሰድ ብትሞክር ኖሮ፣ ሰማይ በፍርስራሽ ይወድቅ ነበር። ከዚህ የተነሣ፣ ጌታው ሲናገር ተገዢው ያዳምጣል፤ አለቃውም ሲንቀሳቀስ፣ ተገዢው ይታዘዛል። ስለዚህ የንጉሳችሁን ትዕዛዝ ስትቀበሉ፣ እሱን ከመፈጽም አትቀሩ፤ አለዚያ መበላሸት ተፈጥሮአዊ ውጤቱ ይሆናል። አንቀጽ 4፦ ሚኒስቴሮችና የመንግሥት ባለሥልጣናት መጀመርያ መርኃቸው ግብረ ገብ እንዲያድርጉት ይገባል። አለቆቹ በደንብ ካልሠሩ፣ ተገዦቹ ቅጥ ያጡ ይሆናሉና፤ ተገዦቹም አላግባብ ከሠሩ፣ ጥፋቶች በተፈጥሮ ይነሣሉ። ስለዚህ ጌታውና ተገዢው በግብረ ገብ ሲሠሩ፣ የማዕረግ ልዩነቶች አይዛቡም፤ ሕዝብም በሚገባ ሲሠራ፣ መንግሥት በመልካም ይተዳደራል። አንቀጽ 5፦ የሚቀርቡልህን አቤቱታዎች ያለ አድልዎ ፍረድ። ክስ የሚሰማው በያኝ መነሻው መቀዳጀት ከሆነ፣ ክሱንም የሚሰማው ጉቦ ለማግኘት በማሰቡ ከሆነ፣ እንግዲህ የሀብታሙ ክስ ወደ ውሃ እንደሚወረውረው ድንጊያ ምንም መቃወም የማይገኘው ይሆናል፤ የድኆቹ አቤቱታ ግን በድንጊያ ላይ እንደሚውረወር ውሃ ይሆናል። በዚያ ሁኔታ፣ ድኃ ወዴት እንደሚዞር አያውቅም፣ በደንብም አይሠራም። አንቀጽ 6፦ ክፉውን ቅጣ፣ መልካሙን ደግፍ። ይህ የጥንቱ አንጋፋ ደንብ ነበረ። ስለዚህ የሌሎችን መልካም ጸባይ አትሸሽግ፣ ወይም ስታየው የተሳተውን ከማረም አትቀር። ሸንጋዮችና አታላዮች መንግሥትን ለመገልበጥ ስለታም መሳሪያ ናቸው፣ ለሕዝብም ጥፋት የተሳለ ሠይፍ ናቸው። እንዲህ አይነት ሰዎች ለጌታቸውም ሆነ ለሕዝቡ ከቶ ታማኝ አይሆኑም። ይህ ሁሉ የብርቱ ብሔራዊ ሁከት ምንጭ ነው። አንቀጽ 7፦ ሰው ሁሉ የራሱን ሥራ አለው። የተግባር ክፍፍሎች አይዛቡ። ጥበበኞች ለሹመት ሲታመኑ፣ የምስጋና ድምጽ ይነሣል። ብልሹ ሰዎች ቢሾሙ፣ ጥፋትና ሁከት ይበዛሉ። በነገሮች ሁሉ - በትልቁም በትንሹም - የሚገባውን ሰው አግኝና በትክክል ይተዳደራሉ። ስለዚህ የጥንቱ ጥበበኞች ነገሥታት የፈለጉት ማዕረጉን የሚሞላውን ሰው እንጂ ሰውዬውን የሚሞላውን ማዕረግ ለማግኘት አልነበረም። እንዲህ ከሆነ፣ መንግሥቱ ዘላቂ ይሆናል፣ ግዛቱም ከአደጋ ነጻ ይሆናል። አንቀጽ 8፦ ሚኒስቴሮችና ባለሥልጣናት በማለዳ በችሎት እንዲቀመጡ፣ እስከ ምሽትም ድረስ እንዲሠሩ ይገባቸዋል፤ ቀኑ ሙሉ የመንግሥቱን ጉዳይ ለመፈጽም አይበቃምና። ሰው ለችሎት ቢረፍድ እንደ ሆነ፣ አደጋዎች ሊፈቱ አይችሉም፣ ሹሞቹም ቶሎ ቢትዉት፣ ሥራው ሊጨረስ አይችልም። አንቀጽ 9፦ መልካም እምነት የመተካከል መሰረት ነው። በነገሮች ሁሉ መልካም እምነት ይኖር፤ አለቃውና ተገዢው ቢተማመኑ፣ ምን የማይቻል ነገር አለና? አለቃውና ተገዢው ባይተማመኑ፣ ሁሉ በውድቀት ይጨረሳል። አንቀጽ 10፦ ራሳችንን እንቆጣጥር፤ ሰዎችም ሲውዛግቡን አንቀየም፤ ሰው ሁሉ ልቡና አለውና፣ እያንዳንዱም ልቡና የገዛ ስሜቱን አለውና። ለሰው ትክክለኛ የሆነው ለኛ ስኅተት ነው፤ ለኛም ትክክል የሆነው ለነርሱ ስኅተት ነው። እኛ ያለ ጥያቄ ጠቢቦች አይደለንም፣ እነርሱም ያለ ጥያቄ ሞኞች አይደሉም። ሁለታችን በቀላሉ ተራ ሰዎች ነን። ማንም ሰው መልካሙን ከስህተቱ የሚለይበት ደንብ ለማዋጅ እንዴት ይችላል? ሁላችን አንዴ ጥበበኛ፣ አንዴም ሞኝ ነን። ስለዚህ፣ ሌሎች ለቊጣ ፈቀቅ ቢሉም፣ እኛ ግን የራሳችንን በደል እንፍራ፤ እኛም ብቻ ትክክለኛ እንድንሆን ቢመስለንም፣ አብዛኞቹን እንከተልና እንደነርሱ እናደርግ። አንቀጽ 11፦ ከዋጋና ከቅጣት መካከል ያለውን ልዩነት ዕወቅ፤ ለያንዳንዱም ዋጋውንና ቅጣቱን ስጠው። በአሁኑ ወቅት፣ ዋጋ ከጉብዝና ወይም ቅጣት ከወንጀል ሁልጊዜ አይከተልም። በሕዝቡ ጉዳዮች ላይ ኅላፊነትን ያላችሁ እናንተ ባለሥላጣናት ሆይ፣ ዋጋና ቅጣትን በንጹሕ መስጠት አደራረጋችሁ ይሁን። አንቀጽ 12፦ የክልሉ መሳፍንት በሕዝብ ላይ እንዳይገብሩ። በሀገር ውስጥ ሁለት ጌቶች ሊኖሩ አይቻልም፤ ሰዎችም ሁለት ገዢዎች ሊኖሯቸው አይችሉም። ንጉሡ የመላውን ግዛት ሕዝብ አንድያ ጌታ ናቸው፤ የሚሾሟቸውም ሹሞች ሁሉ የሳቸው ተገዦች ናቸው። እነርሱ በሕዝቡ ላይ ግብርን ለመጣል እንዴት ይደፍራሉ? አንቀጽ 13፦ በሹመት የታመኑት ሰዎች ሁሉ ተግባራቸውን በእኩልነት ይጠብቁ። ምናልባት አንዳንዴ ሥራቸው በኅመም ወይም በተልእኮ ሊቋረጥ ይቻላል። ሆኖም ተግባራቸውን ለመጠብቅ በሚቻላቸው ሰዓት ሁሉ፣ እንደሚያውቁት አድርገው ይፈጽሙት፤ አላውቅበትም ብለው በሕዝቡ ጉዳይ መሰናከል አይሆኑ። አንቀጽ 14፦ ቅናተኞች አትሁኑ! ሰዎችን በምቀኝነት ብንይ፣ እነርሱም በፈንታቸው እኛን በምቀኝነት ያዩናልና። የቅናት ክፋት ወሰን የማያውቅ ነው። ሰው በብልሃቱ ቢበልጠን፣ ደስ አይለንም፤ ችሎታው ቢበልጥ፣ ቀናተኞች ነን። ነገር ግን ጥበበኞችንና ጠቢቦችን ካላገኝን፣ ግዛቱ እንዴት ይገዛል? አንቀጽ 15፦ የግሉን ጥቅም ከጋራው ጥቅም በታች ማድረግ - ያው የተገዢው መንገድ ነው። አሁን የሰው ተጽእኖ የግል መነሻው ከሆነ፣ ቅሬታ ይኖረዋል፤ ቅሬታውም ተጽእኖው ከሆነ፣ ከሰዎች ጋር በስምምነት መስራቱ ይቀረዋል። ቅሬታ ለሥርአት እንቅፋት ነውና ሕግን መጣስ ነው። አንቀጽ 16፦ ሕዝቡን በወቅታዊ ወራት በሥራ አስገድዳቸው። ይህ ጥንታዊና አንጋፋ ደንብ ነው። በበጋ በመዝናናታቸው ጊዜ ቀጥራቸው፣ ነገር ግን በልግና ክረምት የእርሻ ስራ ሲይዛቸው ወይም ቅጠል ለሐር ትል የመመግብ ሥራ ሲይዛቸው አትቀጥራቸው። ሰዎች እርሻን ባይጠብቁ፣ ምን የሚበላ ይኖራልና? ቅጠሉንም ለሐር ትል ባይመግቡ፣ ምን የሚለበስ ይኖራልና? አንቀጽ 17፦ ቁም ነገር በሆነው ጉዳይ ላይ ያለው ብያኔ በአንድ ሰው ብቻ ሊደረግ አይገባም። ከብዙ ሰዎች ጋር ሊወያዩ ይገባል። ጥቃቅን ነገሮች እንዲህ ከባድ አይደሉምና ብዙ ሰዎችን ማማከር አያስፈልግም። ቁም ነገር በሆኑት ጉዳዮች ብቻ፣ ሊዛቡ እንደሚቻል ሲጠራጠር፣ ትክክለኛውን ድምዳሜ ለመድረስ ከሌሎች ጋር ማማከር ይገባል። የውጭ መያያዣ የሾቶኩ ሕግጋት ሕገ መንግሥታት የእስያ ታሪክ
16721
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%85%E1%8A%95%E1%89%A1%E1%88%AD%E1%88%B5%20%E1%8B%A8%E1%89%B5%20%E1%89%B5%E1%88%84%E1%8B%B3%E1%88%88%E1%88%85%20%E1%88%98%E1%89%B0%E1%88%9B%20%E1%89%B5%E1%8B%B0%E1%88%AD%E1%88%B3%E1%88%88%E1%88%85%20%E1%88%8D%E1%89%A5%E1%88%9B
ቅንቡርስ የት ትሄዳለህ መተማ ትደርሳለህ ልብማ
ቅንቡርስ የት ትሄዳለህ መተማ ትደርሳለህ ልብማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልብ/ፈቃድ ካለ አንድን ነገር ማስፈጸም እንደሚቻል የሚያሳይ መደብ : ተረትና ምሳሌ
20111
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B6%E1%8D%8B%20%E1%89%A0%E1%88%9B%E1%8A%95%20%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%88%AD%20%E1%89%B5%E1%88%88%E1%8D%8B
ቶፋ በማን ምድር ትለፋ
ቶፋ በማን ምድር ትለፋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
18741
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A2%E1%88%BD%E1%88%9C%E1%88%8D%20%E1%88%AA%E1%8B%B5
ኢሽሜል ሪድ
ኢሽሜል ሪድ (ትውልድ 1938 እ.አ.አ.) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር የአሜሪካ ጸሓፊዎች
48394
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9E%E1%8A%95%E1%8C%8E%E1%88%8B%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%A5%E1%89%B5
የሞንጎላውያን መንግሥት
የሞንጎላውያን መንግሥት ከ1198 እስከ 1286 ዓም. ድረስ የተባበረ መንግሥት ነበረ። በ1198 ዓም መጀመርያው ንጉሥ ቺንግስ ካን የሞንጎላውያን ብሔሮች በሞንጎልያ በአንድ መንግሥት አዋሃዳቸው። በዚህም ዘመን ያህል በቻይና የእጅ መድፍ እየተደረጀ ነበር። ሞንጎላውያን ይህን ቴክኖሎጂ አገኝተው በዚያው ምክንያት ሥራዊታቸው ባሩድ ባልታወቀባቸው አገራት ወርረው እንዳልተሸነፉ ይሆናል። መንግሥታቸው በፍጥነት ከአውሮፓ እስከ ቬትናም ድረስ ይስፋፋ ቻለ። ችንግስ የአረመኔነት ተከታይ ቢሆንም፣ በሞንጎላውያን በኩል ሃይማኖቶች ሁሉ - በተለይም ክርስትና፣ ቡዲስም፣ እስልምና - ይገኙ ነበርና ይከብሩ ነበር። ዳሩ ግን ሞንጎሎች ለእስላም ወይም ለአይሁድ የራሳቸውን በግ እንዲያርዱ ወይም የራሳቸውን ምግብ አልፈቀዱላቸውም ነበር፤ ሰው ሁሉ እንደ ሞንጎላውያን እንዲመገቡ አስገደዳቸው። ይህም እንስሳው የሚታርደው በጉሮሮ በመቋረጥ ሳይሆን በአረመኔ መንገድ ልቡ በሕይወት ሳለ በእጅ መጨመቅ ነበር። ቺንግስ ደግሞ የዳዊስም አለቃ ጪው ቹጂ ለመንግሥቱ ሁሉ ሃይማኖታዊ አለቃ እንዲሆን አንዴ ሾመው። ችንግስ እራሱ ግን የአረመኔ ጣኦት ተንግሪ ተከታይ ሆኖ ቀረ። የሞንጎላውያን ሕገ መንግሥት ወይም «ያሣ» በምስጢር የተደበቀው ሰነድ ስለ ሆነ፣ አሁን በከፊል ብቻ ይታወቃል። ከ1286 ዓም. በኋላ፣ መንግሥቱ በመጨረሻነት በአራት መንግሥታት ተከፋፍሎ ነበር፦ ወርቃማ መዓት - በስሜን- ምዕራብ፣ በ1251 ዓም ተገነጠለ ኢልኻናት - በደቡብ- ምዕራብ (ፋርስ)፤ በ1251 ዓም ተገነጠለ ጫጋታይ ግዛት - በመካከላቸው፣ በ1258 ዓም ተገነጠለ ይዋን ሥርወ መንግሥት - በቻይና፣ 1271 ዓም ተመሠረተ። ከነዚህም መሃል፣ መጀመርያ ሦስቱ መንግሥታት በኋላ እስላማዊ ሆኑ፣ አራተኛውም (የይዋን ሥርወ መንግሥት በቻይና) ቡዲስት ሆነ። ታሪካዊ አገሮች የእስያ ታሪክ
17942
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%8A%AD%E1%8D%89%20%E1%89%B0%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8C%84%20%E1%88%B5%E1%8D%88%E1%8C%AD%20%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%88%AD%E1%8A%A9
ተክፉ ተወልጄ ስፈጭ አደርኩ
ተክፉ ተወልጄ ስፈጭ አደርኩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተረትና ምሳሌ
31060
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%89%E1%88%8B%E1%8B%AB
ሉላያ
ሉላያ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ6 ዓመታት (ከ1596 እስከ 1590 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። «የዲቃላ ልጅ» ወይም «የማንም ልጅ ያልሆነ» ይባላል፤ ስለዚህ ከቀዳሚው ባዛያ ዘመን ቀጥሎ ወይም ነጣቂ ወይም እንደራሴ እንደ ነበር ይታስባል። ተከታዩ የባዛያ ልጅ ሹ-ኒኑዓ ስለሆነ ከንጉሥ ቤተሠብ ያልሆነ እንደራሴ ነበር ሊሆን ይቻላል። ከዚህ ዘመን ምንም ሥነ ቅርስ ወይም ሌላ መረጃ የለንም። የአሦር ነገሥታት
19572
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%AD%E1%8A%95%20%E1%8A%A8%E1%88%B5%E1%88%A9%20%E1%8B%8D%E1%88%80%E1%8A%95%20%E1%8A%A8%E1%8C%A5%E1%88%A9
ነገርን ከስሩ ውሀን ከጥሩ
ነገርን ከስሩ ውሀን ከጥሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
49302
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%99%E1%8B%99
ዙዙ
ዙዙ ከሥነ ቅርስ እንደሚታወቅ ከአኒታ በኋላ በካነሽ የነገሠ ንጉሥ ነበር። ይህ ምናልባት 1637-1628 ዓክልበ. ነበር። ማዕረጉ «የአሕላዚና ታላቅ ንጉሥ» ሲሆን፣ «አሕላዚና» ምናልባት ያንጊዜ የካነሽ መንግስት ስያሜ እንደ ነበር የሚል አስተያየት አለ። ስለርሱ ዘመን ግን ብዙ አይታወቅልንም። የተገኘው ማኅተሙ የበሬ ስዕል አለበት። በመጨረሻው በካነሽ የነበረው የአሦር መንግሥት ካሩም (የንግድ ጣቢያ) በሻላቲዋራ ንጉሥ እጅ እንደ ጠፋ ይታወቃል። የዙዙ ዋና አለቃ ወይም ሚኒስትሩ ስም ኢሽታር-ኢብራ ተባለ። በዙዙ ቤተ መንግሥት ውስጥ «ዋናው ዋንጫ ተሸካሚ» የሚል ማዕረግ የነበረው ሰው ቱዳሊያ እንደ ተባለ ሲታወቅ፣ ምናልባት ካነሽ ከጠፋ በኋላ በኬጥያውያን መንግሥት ሰነዶች ዘንድ መሥራቹ የኬጢያውያን ንጉሥ ቱዳሊያ ይሆናል የሚል አስተሳሰብ አለ። እንዲህ ቢመስልም በታሪካዊ ሰነዶች ጉድለት ምክንያት ይህ ወቅት አሁን እርግጥኛ አይደለም። ታሪካዊ አናቶሊያ
13569
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AC%E1%8A%94%E1%8B%B2%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%88%BB
ኬኔዲ መንገሻ
ኬኔዲ መንገሻ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ የነበረ ሲሆን በነበረችው ጥቂት ዘመን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ተወዳጅነትን አፍርቶ በወጣትነቱ በሞት ከዚህ አለም የተለየ ዘፋኝ ነበር። የህይወት ታሪክ የስራ ዝርዝር ደላሽ ወይ መንገዱ አካል ደሜ ንድፍ ውበት ወዶ የመነነ ውብ እንዳንቺ የለም ፍቅሬም ተለየቺኝ እስኪ ፈልጓት በመላ ነው የኢትዮጵያ ዘፋኞች
15275
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8E%E1%88%8C%20%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%89%86%E1%8C%A5%E1%88%AB%E1%88%8D%20%E1%8C%8C%E1%89%B3%20%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%80%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%A3%E1%88%8D
ሎሌ ያገለገለውን ይቆጥራል ጌታ ያስቀየመውን ያስባል
ሎሌ ያገለገለውን ይቆጥራል ጌታ ያስቀየመውን ያስባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
49985
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5%20%E1%88%A9%E1%8D%8B%E1%8A%A4%E1%88%8D
ቅዱስ ሩፋኤል
ቅዱስ ሩፋኤል (በዕብራይስጥ: ) ሲነበብ ሩፋኤል ፣ ከ፯ቱ ሊቀመላእክት መዐረጉ ሦሥተኛ ነው ። ሩፋኤል መላእከ ኃይል በግዕዝ : ፈታሔ መኀፀን ወሰፋድል ። መወለድ መንፈሳዊ ። ወሐኪም ሰማያዊ ይባላል ። የወላድ ማኀፀን እንዲፈታ ስለተሾመ ከጌታ አዋላጅ ብትኖርም ባትኖርም ሩፋኤል አይታጣም ፣ በምጥ ጊዜ ሴቶች ሁሉ በባላገር ያሉ መልኩን ያነግታሉ ማየ ጸሎቱንም ይጠጣሉ ቶሎም በፍጥነት ይወልዳሉ ። ድርሳነ ሩፋኤል ክፍል ፩ ፩ ፤ በአብ ስም አምነን አብ ወላዲ ብለን በወልድ ስም አምነን ወልድን ተወላዲ ብለን በመንፈስ ቅዱስ ስም አምነን መንፈስ ቅዱስን ሠራፂ ብለን ምንም ለአጠይቆ አካላት ሦስት ብለን በባሕርይ በሕልውና በመለኮት አንድ አምላክ ብለን አምነን አስቀድሞ በኅዳር ፲፪ ቀን እንደተናገርነው ክቡራን የሚሆኑ ከሰማያውያን ሊቃነ መላእክት ሦስተኛ የሚሆን የቅዱስ ሩፋኤል በዓለ ንግሥ በጳጉሜ ሦስት ቀን የሚከበርና የሚታሰብ መሆኑን እንናገራለን ። ፪ ፤ ይህም ዕለት በሊቀ ጳጳሱ በአባ ቴዎፍሎስ ዘመን እስክንድርያ በምትባል አገር ዳርቻ ባለች ደሴት በውስጧ ብዙ ተአምራት የተፈፀመባት በቅዱስ ሩፋኤል ስም የታነፀች ቤተ ክርስቲያን የተባረከችበትና የተቀደሰችበት ዕለት ነው ። ፫ ፤ ይህም የሆነው አንዲት በጣም ሀብታም የሆነች ሮማዊት የሮም ሀገር ሴት ንዑድ ክቡር የሚሆን የቅዱስ ሩፋኤልን ሥዕልና ልጆችዋን እንዲሁም ከባልዋ በውርስ ያገኘችውን ብዙ ገንዘብ ይዛ ወደ ሊቀ ጳጳሱ ወደ ቴዎፍሎስ ዘንድ በመጣችበት ጊዜ ነበር ። ፬ ፤ ከመጣችም በኋላ በሊቀ ጳጳሱ ቤት ፊት ለፊት ያለውን ኮረብታ አስቆፈረችና ከመሬት ውስጥ ወርቅ የተከማቸበት ሣጥን ተገኘ ። ፭ ፤ ከዚህም በኋላ ሊቀ ጳጳሱ አባ ቴዎፍሎስ ብዙ አብያተ ክርስቲያናትን አሣነፀ ከነዚህም ውስጥ እስክንድርያ በምትባል አገር ዳርቻ ባለች ደሴት ላይ ክቡር በሚሆን በቅዱስ ሩፋኤል ስም የተሠራች ቤተክርስቲያን ትገኝበት ነበር ሥራዋንም ሠርቶ በፈፀመ ጊዜ በዚችው ዕለት በታላቅ ክብር አክብሮ ባረካት ቀደሳትም ። ፮ ፤ ምእመናኑ ከቤተ ክርስቲያን ውስጥ እየጸለዩ ሳሉ እንሆ ቤተ ክርስቲያኒቱ ተንቀጠቀጠች ተናወጠች ታወከች። በመረመሩ ጊዜም ከባሕር አንበሪዎች በአንዱ ታላቃ ዓሣ አንበሪ ላይ ተሰርታ አገኙዋት ከቦታው ሳይንቀሳቀስ ኑሮ ነበር ። ፯ ፤ በላዩ የሰው ሁሉ እግር በበዛና በከበደው ጊዜ ቤተ ክርስቲያኒቱን ያፈርሳት ዘንድ ሰይጣን አወከው። ምእምናኑና ሊቀ ጳጳሳቱ አንድ ሆነው ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ጮሁ ። ወደ ከበረ መልአክ ወደ ሩፋኤልም ለመኑ ። ፰ ፤ ያን ጊዜ ልዑል እግዚአብሔር የከበረ መልአክ ሩፋኤልን ላከው ሰዎችንም ይቅር አላቸው ። በእግዚአብሔር ትእዛዝ ጸንተህ ቁም ከቦታህም አትንቀሳቀስ ብሎ ዓሣውን በጦር ወጋ ። ያን ጊዜም ዓሣ አንበሪ በቦታው ጸንቶ ቆመ አልተቀንቀሳቀሰም ። በዚችም ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብዙ ድንቅ ተአምራት ተደረገ ። ለታመሙትም ታላቅ ድኅነት ሆነ ። ይህችም ቤተ ክርስቲያን እስላሞች እስከ ነገሡ ደረስ እንደዚህ ኖረች ። ፱ ፤ እስላሞች በነገሡ ጊዜ ቤተ ክርስቲያኒቱ ፈረሰች ዓሣ አንበሪውም ተንቀሳቀሰ ዳግመኛም ባሕሩ ተናወጸ በዚያ ቦታ ላይ የነበሩትን ብዙ ሰዎችም አሰጠማቸው ። ፲ ፤ የከበረ የመላእክት አለቃ የሩፋኤል ይቅርታ ልመናውና በረከቱ ከኛ ጋር ይኑር ። ለዘለዓለሙ አሜን ። ፲፩ ፤ የሰውን ልብ ደስ የሚያሰኛት ልዩ ስጦታ ላለው ለሩፋኤል ሰላም እላለሁ ደዌ ኃጢያትን ይፈውሳል ቁስለ ነፍስንም ያክማልና ። ስለዚህም እውነትን የሚከተሉ ይቅርታን ያገኛሉ ። በተንኮል ጎዳና የሚግዋዙ ግን በነፍሳቸውም በሥጋቸውም ጥፋትን ያስከትላሉ ሲል ለጦቢት አስረዳው አስገነዘበው ። ድርሳነ ሩፋኤል ክፍል ፪ ፲፪ ፤ አባ ዮሐንስ የተናገረው የመላእክት አለቃ የቅዱስ ሚካኤል የክብሩ ዜና ዳግምኛም የቁስጥንጥንያው አገር ሊቀ ጳጳሳት አባ ዮሐንስ ይህን የገናናነቱን ነገር ተናገረ፣ ደገኛውን ንጉሥ አኖሬዎስን አንዲህ አለው ንጉሥ ሆይ ዕወቅ እኛ ወደ አንተ ልንመጣ በመረከብ ተሳፍረን ነበርና ስንሔድ ሳለን በከበረች በቀዳሚት ቀን በደሴት ላይ የተሰራች አንዲት ቤተ ክርስቲያን አየን። ከወደቡ ደረስን በዕለተ እሑድም ሥጋውን ደሙን እንቀበል ዘንድ ከዚያ አደርን ። በዚች ቤተ ክርስቲያን አጠገብም ትንሽ ገዳም አገኘን ። በውስጧም መነኮሳት አሉ ። ክብር ይግባውና በእግዚአብሔር ትእዛዝ ወደ እነሱ ደረስን ። መነኮሳቱንም ከቀደሙት ሰዎች ዘመን የተላለፈ ብሉይ መጽሐፍ ከእናንተ ዘንድ እንደ አለ እመከርበት ዘንድ ስጡኝ አልኳቸው ። አንሆ በቤተ ክርስቲያን ብዙ መጻሕፍት አሉ ትርጓሜያቸውን ግን እኛ አናውቅም ብለው መለሱልኝ ። ፲፫ ፤ አምጡልኝ ልያቸው አልኳቸው አመጡልኝ ። መረመርኳቸው ። እግዚአብሔር በደቀ መዛሙርቱ ፊት ስለ አደረጋቸው ድንቅ ሥራዎችና ተአምራቶች ስለ ሰማያትና ስለ ምድር ተፈጥሮ ይህ ዓለም እስኪያልፍ ድረስ ያለውን የሚናገር ጽሑፍ አገኘሁ ። ፲፬ ፤ እኔ መጻሕፍትን ሁሉ ስመረምር ንጹሐን አባቶቻችን ሐዋርያት ስለ ሰባቱ የመላእክት አለቆች ሹመት የጻፉትን አንድ መጽሐፍ አገኙ። እንዲህ ይላል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር በደብረ ዘይት ተቀምጦ የጌትነቱን ሚሥጢር ሲገልጥላቸው ሳለ ሐዋርያትም እንዲህ ብለው ለመኑት። ፲፭ ፤ ጌታችን ፈጣሪያችን እግዚአብሔር ሆይ የከበረ መልአክ የሩፋኤልን ክብር ታስረዳን ዘንድ አንለምንሃለን። በመቸ ወር በመቸ ቀን ሾምከው። ከባልንጀሮቹ ከመላእክት አለቆች ጋር የተተካከለ ነውን ። የሱን ነገር ለዓለም ሁሉ እናስተምር (እንናገር) ዘንድ ። ፲፮ ፤ በታናሹ ወር በሦስተኛው ቀን በዓሉን አድርጉለት ይኸውም ጳጉሜ ነው አላቸው ። ፲፯ ፤ ስለዚህም በዚህ መልአክ አማላጅነት ከእግዚአብሔር ይቅርታ ቸርነት ያገኙ ዘንድ በችግራቸውና ጭንቀታቸው ጊዜ በዚች ቀን ሰዎች ሁሉ ልመናቸውን ያቀርቡለታል ። ፲፰ ፤ ያን ጊዜም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሦስቱን የመላእክት አለቆች ሚካኤልን ገብርኤልን ሩፋኤልን ከሦስተኛዪቱ ሰማይ ይመጡ ዘንድ አዘዛቸው ። እነሱም ደስ እያላቸው መጥተው ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ፊት ሰገዱ ። ፲፱ ፤ በዚያም ጊዜ ጌታችንም ሩፋኤልን ጠቀሰውና ፣ የክብርህን ታላቅነት ያውቁ ዘንድ ስምህን ለሐዋርያት ንገራቸው አለው ። ፳ ፤ የመላእክት አለቃ ሩፋኤልም ሐዋርያትን እንዲህ አላቸው እኔ ሩፋኤል እባላለሁ የዋህ ነኝ ከመላእክት አለቆችም ሦስተኛ ነኝ ። የመላእክት አለቃ ሚካኤል ግን ከቀድሞ ጀምሮ የመላእክት ሁሉ አለቃ ነው ስሙም ዕፁብ ድንቅ ፣ ይቅር ባይ ማለት ነው። ፳፩ ፤ ገብርኤልም ሁለተኛ የመላእክት አለቃ ነው። ይኸውም አምላክ ሰው ሆነ (አምላክ ወሰብ) እየተባለ ይጠራል ። የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መወለድ ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ይነግራት ዘንድ የተላከ ነው ። ፳፪ ፤ እኔም አንደ ነገርኳችሁ ስሜ ሩፋኤል እባላለሁ ልቡናን ደስ የሚሰኝ የዋህ ቸር ለኃጥአን የምራራ ነኝ። ሰዎችን ስለ ኃጢኣታቸው ወደ እግዚአብሔር አላሳጣቸውም ። ስለ ደግነቴ ሰውን ስለመውደዴ የሚራዱ መላእክትን ወደ ኃጥአን ነፍስ እልካለሁ አንጂ ። ከኃጢአታቸውም እስኪመለሱ ድረስ እታገሳቸዋለሁ በደላቸውንም ይቅር እላቸዋለሁ ። ፳፫ ፤ እግዚአብሔር በሐያ ሦስቱ ነገደ መላእክት ላይ የሾመኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ ። እግዚአብሔር አብን ይቅር ባይ ልጁን ደስ የሚያሰኝ መንፈስ ቅዱስን አመሰግነዋለሁ ። ፳፬ ፤ በደብረ ጸዮን በሺው ዓመት ሠርግ ለወዳጆቹ በጎ ነገርን እሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር ያዘዘኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ ። በንጹሕ ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ከእርሱ ጋር ለተቀመጡ የዕውነተኛ ክብርን ከተመላ ጽዋ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሚያጠጣቸው ጊዜ ። ፳፭ ፤ በዚያች በድኅነትና በደስታ ቀን ለክርስቲያን ከዕፀ ሕይወት እሰጣቸው ዘንደ እግዚአብሔር የአዘዘኝ እኔ ሩፋኤል ነኝ። ፳፮ ፤ ሰማያውያን መዛግብት በእጄ የሚጠበቁ እኔ ሩፋኤል ነኝ። እግዚአብሔር እንደ አዘዘኝ ልከፍታቸውና ልዘጋቸው የምችል አኔ ነኝ ። ፳፯ ፤ አንድ ሰው በእኔ ስም በዚህ ዓለም መከራ ለአገኘው ሰው በጎ ቢያደርግ ። የሹመቴን መጽሐፍ የሚጽፍ በእኔ ስምም ከድኆቹ አንዱን የሚያስብ ሰው ቢኖር ጳጉሜን ሦስት ቀን በምትሆነው እግዚአብሔር እኔን ከሾመባት በመላእክት ሹመት ባከበረባት በመታሰቢያዬ ቀን ፍሬ ግብር ዕጣን ጧፍ የሚሰጥ ቢኖር እኔ ወደ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም አስኪገቡ ድረስ በብርሃን ሠረገላ አወጣቸዋለሁ። ፳፰ ፤ በዚህ ዓለም ፈጽሞ እንደሱ ያለ የማይገኝ ሽታው እጅግ የተወደደ የሽቱ አበባ በእጃቸው እንዲይዙ አደርጋለሁ። ፳፱ ፤ እግዚአብሔር የመረጣቸው ሐዋርያት ሆይ በእግዚአብሔር ፊት እስክትቆሙ ድረስ ሁል ጊዜ እጠብቃችሁ እረዳችሁ ዘንድ ከእኔ ረድኤትን እሹ ። በመላው ዓለም ላሉ ሰዎችም መታሰቢያዬን ያደርጉ ዘንድ ንገሩ አስተምሩ ። አኔ ስለነሱ ወደ እግዚአብሔር እማልዳለሁ ከመከራችውም አድናቸዋለሁ ቅጣትንም ፈጽሞ አያዩም ። ይህን ብሎ ቅዱስ ሩፋኤል በእግዚአብሔር ፊት ሰገደ ወደ ሰማያትም ዐረገ ። ፴ ፤ ሐዋርያትም ጌታችን እንደአዘዛቸው በዓሉን አከበሩ ዜናውን አስተማሩ። ስለዚህም ሰዎች በኃዘናቸውና በመከራቸው ጊዜ ይጠሩታል። በዚህ መልአክ አማላጅነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ጸጋንና ይቅርታን ያገኙ ዘንድ። የመላእክት አለቃ በዚህ የከበረ መልአክ የሩፋኤል ተአምራት ብዙ ነው። እኛም ሁል ጊዜ መታሰቢያውን እናደርግ ዘንድ ይገባናል ። እሱ ስለእኛ ወደ እግዚአብሔር ይማልደናል። አማላጅነቱ ጸሎቱ በረከቱ ከእኛ ጋር ይኑረ ለዘለዓለሙ አሜን። ዘአቅረብኩ ማኅሌተ በል። መጽሐፈ ጦቢት ስለ ቅዱስ ሩፋኤል በሰፊው ያስተምራል በተለይ ጦቢት ፥ ፲፪-፲፭ ። በተጨማሪም መጽሐፈ ሄኖክ ይመልከቱ ።
16757
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%89%81%E1%88%B5%E1%88%8D%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%A8%E1%89%B5%20%E1%88%B5%E1%8B%B0%E1%8B%B5%E1%89%A0%E1%89%B5
በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት
በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከበደል ላይ ግፍ ሲጨመር፣ ያንን ጉዳይ መግለጫ መደብ : ተረትና ምሳሌ
22542
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A6%E1%88%AE%E1%88%9E%20%E1%8A%A0%E1%89%A6%20%E1%8A%90%E1%8C%BB%E1%8A%90%E1%89%B5%20%E1%8C%8D%E1%8A%95%E1%89%A3%E1%88%AD
የኦሮሞ አቦ ነጻነት ግንባር
የኦሮሞ አቦ ነጻነት ግንባር የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። በምርጫ 2003 የተሳተፉ የኢትዮጵያ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች
47372
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%88%AB%E1%8A%95%E1%88%B7%20%E1%8A%A6%E1%88%8B%E1%8A%95%E1%8B%B5
ፍራንሷ ኦላንድ
ፍራንሷ ኦላንድ (ፈረንሳይኛ፦ ) ከ2004 እስከ 2009 ዓም ድረስ የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ነበር። የፈረንሣይ ፕሬዚዳንት
16424
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%AB
አለማያ
አለማያ ወይም አለም ማያ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሀረርጌ ዞን የሚገኝ ከተማ ነው። ይህ ከተማ በላቲቱድ እና ሎንግቲዩድ ላይ ይገኛል። የኢትዮጵያ ከተሞች
14781
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%89%B5%20%E1%8B%AB%E1%8D%88%E1%88%A8%20%E1%88%88%E1%88%98%E1%89%A5%E1%88%8B%E1%89%B5%20%E1%8B%B0%E1%8D%88%E1%88%A8
ለመስራት ያፈረ ለመብላት ደፈረ
ለመስራት ያፈረ ለመብላት ደፈረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሰነፍ አይናውጣን ለመውቀስ የሚጠቅም መደብ : ተረትና ምሳሌ
16263
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%8A%A8%E1%88%AC%E1%8A%91
አስከሬኑ
አስከሬኑ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ በኢትዮጵያ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል። ዋቢ ምንጭ ሐበሻ ፊልም የኢትዮጵያ ፊልሞች
15318
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%88%85%E1%8A%92
ወህኒ
የወህኒ ተራራ በስሜን ጎንደር የሚገኝ ሲሆን በአጼፋሲለደስ ዘመን ለመጀምሪያ ጊዜ ለተገዳዳሪ የነገስታት ወንድ ዘሮች እንደ እስር ቤት አገልግሏል። ይህም እርስ በርስ ጦርነትን ከወደፊቱ ለማስቆም ነበር። ፋሲል ልጁ ዳዊት ሲያምጽ ለመጀመሪያ ጊዜ በእስር ወደዚህ ተራራ ልኮታል። የዚህ ስርዓት ምንጭ ቀደምቱ የደብረ ዳሞ እና ግሸን አምባ ዘይቤ ነበር። አጼ ፋሲል ይህን ተራራ ለእስር ቤት ከተጠቀሙበት ጀመሮ እስከ ዘመነ መሳፍንት (በተለይ 1790) ድረስ አምባው በዚህ መልኩ አገልግሏል። በአሁኑ ዘመን የተለያዩ ሰወች ተራራውን ለመውጣት ሞክረው ከአንድ ሰው በስተቀር አልቻሉም ፤ በድሮው ዘመን ግን ቤ/ክርስቲያን እና ቤተ መንግስት በተራራው ላይ ተሰርቶ ነበር። ፍርስራሾቹም አሁን ድረስ በምኩራቡ ይገኛሉ። የኢትዮጵያ ተራሮች የኢትዮጵያ ታሪክ
17966
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%8B%B5%E1%88%A8%E1%8B%8D%20%E1%89%A2%E1%88%98%E1%88%88%E1%88%B1%20%E1%8B%A8%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%8B%B5%20%E1%88%A8%E1%88%B1
ተድረው ቢመለሱ የውሀ መንገድ ረሱ
ተድረው ቢመለሱ የውሀ መንገድ ረሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተረትና ምሳሌ
19369
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%88%8B%E1%8A%94%E1%8A%9B
ወላኔኛ
ወላኔኛ በኢትዮጵያ የሚነገር ቋንቋ ሲሆን የሴማዊ ቋንቋዎች አባል ነው። :ጉራግኛ_ሷዴሽ - የወላኔኛ ቃላት በውክሽኔሪ ሴማዊ ቋንቋዎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች
16768
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%AD
በር
በር ተንቀሳቃሽ መዋቅር ሲሆን የሚያገለግለውም ወደ የተወሰነ ክልል የተዘጋጀን መግቢያ ለመዝጋት ወይም ለመክፈት ነው። ይህ መዋቅር ለመከፈት ወይንም ለመዘጋት እንዲመች የሚገጠምለት ማጠፊያ አለው።
46428
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%90%E1%88%AD%E1%88%9B%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%89%B8%E1%88%AD
ፐርማካልቸር
ፐርማካልቸር በተፈጥሮ ያሉ ቅርጾችንና ይዘቶችን በማጤንና በመማር የሚከናወን የግብርናና ማኅበራዊ ህይወት ምህንድስና ትምህርት ነው።
47602
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%84%E1%88%9D%E1%88%B5%20%E1%8C%81%E1%88%8D
ጄምስ ጁል
ጄምስ ፕረስኮት ጁል (እንግሊዝኛ፦ 1811-1881 ዓም) የኢንግላንድ ፊዚሲስትና ሒሳብ ተመራማሪ ነበሩ። የእንግሊዝ ሰዎች ሒሳብ ተመራማሪዎች
31150
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%8A%E1%8B%AB%E1%8A%95%E1%8C%8D
ኊያንግ
ኊያንግ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። ዋቢ መጽሐፍት የኮሪያ ነገሥታት
44450
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%9D%E1%89%A6%E1%89%A5%E1%88%8B%E1%88%B5%E1%8A%AE%E1%8A%95
ካምቦብላስኮን
ካምቦብላስኮን (ካምቦ ብላስኮን) በጣልያን አገር አፈ ታሪክ ዘንድ በራዜና (ኤትሩርያ) የነገሠ ንጉሥ ወይም «ዩፒተር» ነበር። አኒዩስ ደ ቪተርቦ ባሳተመው ጽሑፍ እንደሚለው፣ ካምቦብላስኮን የሞርጌስ ተከታይ ነበር። አባቱ የፊተኛው ንጉሥ አልቴዩስ ልጅ ብላስኮን ሲሆን፣ የሞርጌስ አባት አትላስ ኪቲም በነገሠበት ጊዜ አትላስ ሴት ልጁን ኤሌክትራ ለልዑል ካምቦብላስኮብ በትዳር ሰጥቶ ነበር። ከዚህ በላይ ከሠፈርኞች ጋራ እጮኞቹን ወደ አልፕ ተራሮች እንዲሠፈሩ ላካቸው። ሞርጌስ አባቱን ተከትሎ ምናልባት የልዑል ካምቦብላስኮን ድርሻ ትክክል እንዳልሆነ አስቦ ካምቦብላስኮንን አልጋ ወራሹን (ኮሪቱስ) አደረገው። ከዚህ ትንሽ በኋላ አልፎ ካምቦብላስኮን የአያቱን የአልቴዩስን መንግሥት ወረሰ። ካምቦብላስኮን በበኩሉ በ1828 ዓክልበ. ግድም ልጁን ያሲዩስ ያኒጌና «ኮሪቱስ» (አልጋ ወራሽ አደረገው። ይህም ያሲዩስ በሚከተለው ዓመት (1827 ዓክልበ. ግ.) የኬልቲካ ዙፋን ከዘመዱ ከቤሊጊዩስ ወረሰ። በዚህም ወቅት የተራራ ኗሪዎች (የ«አቦሪጌኔስ» ወገን) ንግሥት ሮማ ልጅ ሮማነሦስ ተከተላት። ካምቦብላስኮን የ«ሞንትብላስኮን» (አሁን ሞንተፊያስኮኔ በጣልያን) እንዲሁም የ«ኮሪቱስ» (አሁን ታርኲኒያ) ከተሞች መሥራች ይባላል። የካምቦብላስኮንና የኤሌክትራ ሦስት ልጆች ያሲዩስ፣ ዳርዳኑስና አርሞኒያ ይባላሉ፤ ዳርዳኑስም በመጨረሻ ወንድሙን ያሲዩስን በጦርነት ከገደለው በኋላ ወደ አናቶሊያ ፈልሶ ትሮያን እንደ መሠረተ ይባላል። የጣልያን አፈታሪካዊ ነገሥታት
50150
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%8C%AD%E1%8A%94%20%E1%8A%A5%E1%8A%93%20%E1%8B%A8%E1%8C%A5%E1%88%AD%E1%88%B5%20%E1%88%80%E1%8A%AA%E1%88%9E%E1%89%B9%20%E1%8B%88%E1%8D%8E%E1%89%BD
ቀጭኔ እና የጥርስ ሀኪሞቹ ወፎች
ቀጭኔ በአለማችን እረጅሙ የዱር እንስሳ መሆኑ ይታወቃል፤ በዚህ እንስሳ አፍ አካባቢ ባለ ቀይ ምንቃር ኦክስፒከርስ የተሰኙ አእዋፋት ዘወትር አይጠፉም። የእነዚህ ወፎች ዋነኛ ስራቸው የቀጭኔውን ጥርስ ማፅዳት ነው። በምስራቅ አፍሪካዊቷ ታንዛኒያ የቀጭኔዎችንንና የእነዚህን ወፎች አስደናቂ ተፈጥሮአዊ መስተጋብር የሚያሳዩ ፎቶግራፎች ይፋ ተደርገዋል። በረጃጅም ዛፎች ላይ የሚገኙ ፍራፍሬዎችንና ቅጠላቅጠልን የሚመገበው ቀጭኔ በጥርሶቹ ውስጥ ሳይሰለቀጡ የሚቀሩትን ትርፍራፊ ምግብ ባለ ቀይ ምንቃሮቹ አእዋፍ ደግሞ ይመገቡታል። ቀጭኔዎቹ እና አእዋፋቱ አንዱ ያንዱን ችግር እየቀረፉ አብረው ተባብረው ይኖራሉ። ሥነ ሕይወት
48088
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B5%E1%88%AC%E1%8A%95%E1%89%B2%E1%8A%96-%E1%8B%B0%E1%89%A1%E1%89%A5%20%E1%89%B2%E1%88%AE%E1%88%8D
ትሬንቲኖ-ደቡብ ቲሮል
ትሬንቲኖ-ደቡብ ቲሮል (ጣልኛ፦ /ትሬንቲኖ-አልቶ አዲጄ/) የጣልያን ክፍላገር ነው። ዋና ከተማው ትረንቶ ነው። የጣልያን ክፍላገራት
13677
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8B%AB%E1%89%B5%20%E1%8B%B0%E1%88%9D%E1%88%B4
ሳያት ደምሴ
ሳያት ደምሴ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ትታወቃለች። የህይወት ታሪክ ሳያት ደምሴ ኢትዮጵያዊ አርቲስት፣ የፊልም ተዋናይ፣ ሙዚቀኛ እና ተወዛዋዥ ናት። ከሁሉም በላይ የ2004 ሚስ ኢትዮጵያ አሸናፊ ናት። የስራ ዝርዝር የኢትዮጵያ ዘፋኞች የኢትዮጵያ ተዋናዮች
52529
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A8%E1%88%A8%E1%89%83%20%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%88%83%E1%8A%95%20%E1%88%98%E1%89%85%E1%88%A8%E1%8B%9D..
ጨረቃ ብረሃን መቅረዝ..
ጨረቃ ብረሃን መቅረዝ.. ሀይሌም ሲያይል ጀንበር ስተወጣ፤ የትላንቱ ህልሜ ምክንያት ሳጣ፤ ጨረቃ ሌሊቱን ስትጋዋዝ፤ መቅረዜ ጠፍታ ስደነግዝ፤ አንቺ ጨረቃ የኔ መቅረዝ፤ በምድር ስኖር በሀዘን ስተክዝ፤ በሰማይ ሰሌዳ እደፃፈው፤ ፈጣሪ በአድማስ ነው የሚገኘው፤ ማለዳ ፀሀይ ስታለመልመው፤ ወርቅ ከአፈር ማቅ ነው የተሰራው፤ የውቅያኖስ ሞገድ ማለት፤ እነዲህ አይደለም ወይ ሽንፈት፤ ፍቅር ደግሶ አነባ አለም፤ ማነው ተረኛ የሚቀዳደም፤ ሁለት ወንድሞች ሲማማሉ፤ እኔ ላንተ ልሙት ሲሉ፤ ወንድም ወንድሙን ካላዳነ ፤ የሀዘን ማቅ ለብሶ ካላመነ፤ ሀዘን መጥቶብኝ ስነገላታ፤ ይህ ክፉ ልቤ ሲያመነታ፤ ማን ከማን ነው የሚቀዳደመው፤ ፍቅር ማር ነው ሬት የሚሰጠው፤ ጭንጫ ሆነብኝ አእምሮዬ፤ መሬቱ ልቤ አላፈራ አለ እድሜዬ፤ ይህታላቅ ዋርካ መጠለያ፤ የሰማይ መዝገብ መኖርያ፤ መልካም ሲያስቡ በር ይከፈታል፤ የደነደነው ልቤ ይታከማል፤ እንደ ለውዝ በትር የለመለመ፤ አለም ክፉ ነው ለታመመ፤ እነደ ሱፍ አበባ ሆኖ ፍቅር፤ ምክነያት ስፈጥር ለመማር፤ ቅኔ ቤት ነውወይ የተማርሽው ፤ ወርቅን ከሰሙ የምትፈቺው፤ በዮሀንስ ተፈሪ13/06/2014
47257
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%BB%E1%89%B6%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%88%9D
ቻቶግራም
ቻቶግራም (በንጋልኛ፦ /ቾቶግራም/፣ እንግሊዝኛ፦ ) የባንግላዴሽ ከተማ ነው። የሕዝቡ ቁጥር 2,581,643 አካባቢ ነው። የእስያ ከተሞች
19352
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8B%9D%E1%8B%AB%20%E1%8D%B3%E1%8D%AC
ሚያዝያ ፳፬
ሚያዝያ ፳፬፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፴፬ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፩ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፵፬ ዓ/ም - ‘ደ ሀቪላንድ-ኮሜት’ የተባለው የዓለም የመጀመሪያው የተሳፋሪ 'ጄት' ጥያራ (አየር-ዠበብ) የመጀመሪያ በረራውን ከሎንዶን እስከ ጆሃንስበርግ ድረስ አከናወነ። ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች
2559
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%8B%8D
ታው
ተ ቱ ቲ ታ ቴ ት ቶ ቷ ታው (ወይም ታዊ) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 22ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 22ኛው ፊደል "ታው" ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ታእ" ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 22ኛ ነው። በአማርኛ ደግሞ "ቸ ቹ ቺ ቻ ቼ ች ቾ" ከ"ተ..." ትንሽ ተቀይሯል። የታው መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የመስቀል ስዕል መስለ። ይህን የመሰለው ሃይሮግሊፍ በጥንታዊ ግብጽኛ "ሰውእ" ነበር። የከነዓን "ታው" እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ ታው የአረብኛም "ታእ" ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት "ታው" () አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት () እና የቂርሎስ አልፋቤት () ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ"ታው" ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል።
11107
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%88%AD
ማር
ማር በንብ ወይም ከአበቦች ቅሥም (አውላ) የተሠራ ጣፋጭና ወፍራም ፈሳሽ ነው። በቀፎው ውስጥ ንቦች ማሩን ከሰም ጋራ በማር እሸት ያስቀምጣሉ። ሥነ ሕይወት
20196
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%91%E1%88%AE%20%E1%8A%A8%E1%88%9B%E1%8A%93%E1%8B%B0%E1%8B%B5%20%E1%88%84%E1%8B%B6%20%E1%88%98%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8C%88%E1%8A%95
ኑሮ ከማናደድ ሄዶ መመስገን
ኑሮ ከማናደድ ሄዶ መመስገን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
48769
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%8D-%E1%8C%8B%E1%8B%9B%E1%88%8A
አል-ጋዛሊ
አቡ ሐሚድ ሙሃማድ ኢብን ሙሃማድ አል-ጋዛሊ (1050-1104 ዓም አካባቢ) ዝነኛ የፋርስ ፈላስፋና የሱኒ እስልምና ሱፊ (ደርቡሽ ወይም ባኅታዊ) ነበረ።
42428
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B2%E1%8A%AB%E1%8A%91%E1%88%B5%20%28%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%88%8E%E1%89%B5%20%E1%89%B3%E1%8C%88%E1%88%B5%20%E1%88%8D%E1%8C%85%29
ሲካኑስ (የማሎት ታገስ ልጅ)
ሲካኑስ ጣልያናዊው መኖኩሴ አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ባሳተመው ዜና መዋዕል ዘንድ፣ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። የማሎት ታገስ ልጅ ይባላል። የቬቱሎኒያ ክፍል ለሲካኑስ አንደ ተሰየመ ይጨምራል። በርሱ ዘመን የፋይጦን ልጅ ሊጉር ሠፈረኞች ከኤሪዳኑስ (ፖ ወንዝ) አና ከኢስተር (ዳኑብ ወንዝ) መካከል ወዳለው ክፍል አንደ ላከ ይጽፋል። ከዚያ ሲካኑስ የቀድሞ ጣልያን ንጉሥ ያኑስ ሚስት ኣሬቲያ ወይም ሆርቺያ ለማክበር ኣምልኮቷን መሠረተ። ከቲቤር ወንዝ ደቡብ የኖሩት ታላላቅ ሰዎች ወይም ጊጋንቴስ ወገን ተነሣ። ከሲካኑስ በኋላ ዔናቂ ሉኪ የሚባሉ ኣምባገነኖች ጣልያንን በግፍና ጭቆና ኦሲሪስ አፒስ አስካስወጣቸው ድረስ አንደ ገዙ ይጻፋል። የጣልያን አፈታሪካዊ ነገሥታት
47078
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%88%8B%E1%89%81%20%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%88%8D
ታላቁ ገደል
ታላቁ ገደል በአሜሪካ አገር በአሪዞና ክፍላገር የሚታይ ታላቅ የተፈጥሮ ገደላማ ሸለቆ ነው።
2518
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8B%E1%8B%8A
ላዊ
ለ ሉ ሊ ላ ሌ ል ሎ ሏ ላዊ (ወይም ላዌ፥ ለው) በጥንታዊ አቡጊዳ ተራ 12ኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በከነዓን በአራማያ በዕብራይስጥ በሶርያም ፊደሎች 12ኛው ፊደል «ላሜድ» ይባላል። በዓረብኛ ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል «ላም» ተብሎ በ«አብጃድ» ተራ 12ኛ ነው። የላዊ መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የቅዝምዝም ስዕል መስለ። ለዚህም ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። አጠራሩ ግን «ዐወት» ነበር። በግብፅ የሠሩት ሴማውያን ግን በቋንቋቸው «ላሜድ» ስላሉት፣ ይህ ስዕል «ል» ሆኖ እንዲሰማ መጣ። የከነዓን «ላሜድ» እንዲሁም ከዚህ ምልክት ተወስዶ በዚያ መንገድ የዕብራይስጥና የአራማያ «ላሜድ» የአረብኛም «ላም» ወለደ። ከዚህ በላይ የግሪክ አልፋቤት «ላምብዳ» () አባት ሆነ። እሱም የላቲን አልፋቤት () እና የቂርሎስ አልፋቤት () ወላጅ ሆነ። ስለዚህ እነዚህ ሁሉ የ«ላዊ» ሩቅ ዘመዶች ሊባሉ ይቻላል። በተጨማሪ የግዕዝ ቁጥር ፴ (ሠላሳ) ከግሪኩ በመወሰዱ እሱም የ«ለ» ዘመድ ነው።
31885
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B6%E1%88%8C%E1%8B%B6
ቶሌዶ
ቶሌዶ (እስፓንኛ፦ ) የእስፓንያ ከተማ ነው። የእስፓንያ ከተሞች
12382
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8A%E1%8B%AE%E1%8A%93%E1%88%AD%E1%8B%B6%20%E1%8B%B3%E1%89%AC%E1%8A%95%E1%89%BA
ሊዮናርዶ ዳቬንቺ
ሊዮናርዶ ዲ ሰር ፔሮ ዳቬንቺ (አፕሪል 15, 1452 - ሜይ 2, 1519 እ.ኤ.አ.)፣ የጣልያን ዜግነት ያለው ሰዓሊ፣ ቀራጺ፣ የፕላን ነዳፊ፣ ሙዚቀኛ፣ ተመራማሪ፣ የሂሳብ ሰው፣ ኢንጅነር፣ የመሬት ጥናት ተመራማሪ፣ የእንስሣት ጥናት ተመራማሪ እና ጸሃፊ ነበር። ሊዮናርዶ የእንደገና መወለድ የጥበብ ሰው ተደርጎ ይወሰዳል። የምድራችን የምንግዜም ምርጥ ሰአሊዎች ከሚባሉት አንዱም ነው። እንደ ሄለን ጋርድነር ገለጻ ሰአሊው ካለው ጥልቅ የማመዛዘን ችሎታና ፍላጎት ልዩ ስጦታ ከተቸራቸው የአለማችን ጥቂት ሰዎች አንዱ ነው። የጣልያን ሰዎች ሒሳብ ተመራማሪዎች
31036
https://am.wikipedia.org/wiki/2%20%E1%8A%A0%E1%88%B9%E1%88%AD-%E1%8A%92%E1%88%AB%E1%88%AA
2 አሹር-ኒራሪ
2 አሹር-ኒራሪ ከ1428 እስከ 1415 ዓክልበ. ድረስ ያሕል የአሦር ንጉሥ ነበረ። ለ7 አመታት እንደ ገዛ በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ላይ ተመዘገበ። የአሦር ነገሥታት
16742
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%83%E1%88%9D%E1%88%8C%20%E1%8C%8E%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8A%93%20%E1%8A%A0%E1%88%9E%E1%88%8C
በሃምሌ ጎመንና አሞሌ
በሃምሌ ጎመንና አሞሌ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
15570
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B2%E1%88%B5%E1%88%9F%E1%89%B5%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%A2%20%E1%89%A5%E1%88%8B%20%E1%88%B2%E1%8C%8E%E1%89%B5%E1%89%B7%E1%89%B5
ሲስሟት እንቢ ብላ ሲጎትቷት
ሲስሟት እንቢ ብላ ሲጎትቷት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሲስሟት ትታ ሲጎትቷት መደብ : ተረትና ምሳሌ
16028
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B9%E1%88%9D%20%E1%88%88%E1%88%B9%E1%88%9D%20%E1%8B%AB%E1%8B%88%E1%88%AD%E1%88%B3%E1%88%8D%20%E1%8C%89%E1%88%9D%20%E1%89%B0%E1%88%AB%E1%88%AB%20%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%89%A5%E1%88%B3%E1%88%8D
ሹም ለሹም ያወርሳል ጉም ተራራ ያለብሳል
ሹም ለሹም ያወርሳል ጉም ተራራ ያለብሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
20436
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%A8%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%B8%E1%8A%A8%E1%88%99%E1%88%9D%20%E1%88%8B%E1%88%98%E1%8B%B5%20%E1%8A%A0%E1%88%AE%E1%8C%8A%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%89%A1%E1%88%9D%20%E1%88%8B%E1%89%B5%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B5
እንጨት አይሸከሙም ላመድ አሮጊት አያገቡም ላትወልድ
እንጨት አይሸከሙም ላመድ አሮጊት አያገቡም ላትወልድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
51009
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A3%E1%89%A2%E1%88%8E%E1%8A%95%20%E1%89%A0%E1%88%B3%E1%88%8E%E1%8A%95
ባቢሎን በሳሎን
ባቢሎን በሳሎን ከታህሳስ 17፣ 2002 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ተአትር ለዕይታ የበቃ የኮመዲ ዘውግ ያለው የውድነህ ክፍሌ ድርሰት ሲሆን አዘጋጁ ደግሞ ተስፋዬ ገብረሐና ናቸው። በሕዝቡ ጥያቄ መሠረት በድጋሚ ወደ መድረክ መጋቢት 18 ቀን 2011 ዓ.ም ተመልሶም ነበር። ውብሸት እና ትዝታ አብሮ መኖርም ሆነ መለያየት ያልሆነላቸው ባልና ሚስት ናቸው። አንዱ የሌላውን እልህ ለማስወጣት ተግቶ እንቅልፍ ያጣል። በግድግዳ በከፈሉት ሳሌናቸው ውስጥ ተፈላጊነታቸውን እና ተደማጭነታቸውን ለማወጅ የቅናት የእልህ ጦር ይመዛሉ። ለማየሁ ታደሰ ሉሌ አሻጋሬ እመቤት ወልደገብርኤል (ራሄል ተሾመ) ህንፀተ ታደሰ እንድሪስ አህመድ ስናፍቅሽ ተስፋዬ ፍቃዱ ከበደ ዳንኤል ተገኝ የኢትዮጵያ ትያትር ድራማዎች
13030
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%89%A6%20%E1%89%86%E1%88%8E
ዳቦ ቆሎ
ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከስንዴ ዱቄት፣ ዘይት እና ስኳር ነው። ድብልቁ ውሃ ተጨምሮበት ከተቦካ በኋላ በረጃጅሙ ይድቦለቦልና በትናንሹ ተቆርጦ ይቆላል። ሊተረጎም የሚገባ የኢትዮጵያ ዳቦ አይነቶች
44092
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%83%E1%88%9D%E1%89%A1%E1%88%AD%E1%8C%8D
ሃምቡርግ
ሃምቡርግ (ጀርመንኛ፦ /ሃምቡርሕ/) የጀርመን አገር ፪ኛ ትልቅ ከተማና የራስ-ገዥ ክፍላገር ነው። የጀርመን ከተሞች የጀርመን ክፍላገራት
19991
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%9D%20%E1%88%98%E1%88%B0%E1%88%A8%E1%89%B6%E1%89%BD
የኢስላም መሰረቶች
የኢስላም መሰረቶች መአምስት ይከፈላሉ በተጨማሪ ሌሎች ስድስት የእምነት መሰረቶች በሚባል የሚታወቁም አሉ።እነሱም ተጨማሪ ጽሑፍ
17673
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%88%9D%E1%89%80%E1%89%B5
ጥምቀት
የጥምቀት በዓል በክርስትና ኃይማኖት ተከታዮች በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በ፴ ዓ/ም በፈለገ ዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ በዓል ነው። መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ታሪክ የሚገኘው በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፫ ቁ ፲፫–፲፯ ውስጥ ነው። በአገራችን፣ ጥር ፲ ቀን፣ በከተራ፣ በገጠር ወራጅ ውሃ የሚከተርበት፣ ታቦታት ከየአቢያተ ክርስቲያናቱ በዓሉ ወደሚከበርበት ቦታ በምዕመናን ታጅበው እየዘመሩ ይሄዳሉ። እዚያም በየተዘጋጀው ድንኳን እንዲያርፉ ተደርጎ ሌሊቱን እዛው ያሳልፋሉ።በከተሞች ግን ሰው ሰራሽ ግድብ ይሰራል። ጥር ፲፩ ቀን የጥምቀት ዕለት፤ በገጠር፣ ጎኅ ሲቀድ ምእመናን እዚያው በድንኳኑ ዙሪያ አስቀድሰው ሲጨርሱ በካህናት መሪነት ሁሉም ወደከተራው ያመራና ውሃውም ተባርኮ ሕዝቡ ይረጫል። የክርስትና ስማቸውንም የረሱ ወደካህናቱ ይቀርቡና አዲስ የክርስትና ስም ይቀበላሉ። «ተጠምቀ ሰማያዊ በእደ መሬታዊ፤ ሰማያዊው በመሬታዊው እጅ ተጠመቀ» የሚለው የዕለቱ ቀለም በሊቃውንቱ አንደበት በያሬዳዊ ዜማ ጎልቶ ይሰማል። ከዚህ ሥነ ሥርዓት በኋላ በመቋሚያ፣ በከበሮና በጽናፅል በሚታጀብ ኃይማኖታዊ ዝማሬና ዘፈን፣ ወንዱ በሆታ፤ ሴቱ በእልልታ፤ ካህኑ በሃሌታ ታቦተ ሕጉን አጅበው፣ እንደያመጣጣቸው ወደየ ቤተክርሲያናቸው ይመለሳሉ። አጃቢው ሕዝብ ከሚያዜሟቸው፦ «እዩት ወሮ ሲመለስ መድኃኔ ዓለም በፈረስ ወሮ ሲመለስ፤ የሚካኤል አንበሳ ሎሌው ሲያገሳ። ማር ይፈሳል ጠጅ በእመቤቴ ደጅ ።» እያሉ ምእመናኑ የታቦት ዘፈኑንም ያዘልቁታል። ታቦተ ሕጉም ቅጽር ግቢው ሲደርስ ሁሉም ምኞታቸውን በፍሡሕ ገጽ እንዲህ እያሉ ይገልጻሉ። «በሕይወት ግባ በዕልልታ የዚህ ኹሉ አለኝታ በሕይወት ግቢ እምዬ እንድበላ ፈትዬ ሲያምር ዋለ ሲታይ የኹላችን ሲሳይ» በየዓመቱ በመላ ኢትዮጵያ የሚከበረው የጥምቀት በዓል፣ ታቦታት ከመንበራቸው ወጥተው፣ በየጥምቀተ ባሕሩ የሚከበሩ በመኾናቸው፣ ሀገሬውን ብቻ ሳይሆን ዓለም አቀፋዊ መስህብ በመፍጠሩ፣ ቱሪስቶችን መሳቡ አልቀረም። ጥቁርና ነጭ፣ ቀይና ብጫ ያለም ዘር፣ ከአዲስ አበባ እስከ ላሊበላ፣ ከአክሱም እስከ ጎንደር በሁሉም ሥፍራዎች በዚሁ ዓይነት ደምቆ ይከበራል። የምእመናኑም ሆነ የካህናትና ዲያቆናት አለባበስ ፍፁም በሚማርክ ባህላዊ አልባሳት የተዋበ በመሆኑ ከውጭም ሆነ ከአገር ውስጥ ለሚመጡ ጎብኚዎች ሁል ጊዜ አዲስ ነው። ሊቃውንቱ እንደሚናገሩት፣ ዘመነ አስተርእዮ የሚባለው፣ ከጥር ፲፩ ቀን ጀምሮ እስከ ጾመ ነነዌ (ጥር ፲፯ ቀን) ያለው ጊዜ ነው። በዚህ ጊዜ ውስጥ አምላክ ሰው ሆኖ በሥጋ መገለጡ፣ በዮርዳኖስ በተጠመቀ ጊዜ የአንድነትና የሦስትነት ምሥጢር መታወቁ፣ በቃና ዘገሊላ በተደረገው ሠርግ ላይ የመጀመሪያው ተዐምር በመፈጸሙ፣ አምላካዊ ኃይሉ መገለጡ፣ እየታሰበ ምስጋና ይቀርባል። ይህ ሁነት ኢትዮጵያ ብሂልን ከባህል ጋር አዛምዳ ከሌላው የክርስቲያን ዓለም በተለየ አከባበር በዓሉን ማክበሯ፣ አያሌ ቱሪስቶችን ለመሳብ አስችሏታል። ምንጮችየጥምቀት በአል የኢትዮጵያ በዓላት ሃይማኖት ነክ መዋቅሮች
47973
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%89%A0%E1%8B%8D%E1%8C%AA%20%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AD
ኢትዮጵያውያን በውጪ አገር
ይህ ገጽ በተለያዩ ውጪ አገሮች የነበሩ ኢትዮጵያውያንና አሁንም ያሉ ኢትዮጵያውያንን ቁጥርና ሁኔታ ለመመዝገብ የተፈጠረ ገጽ ነው። የገጹ ዓላማ አዲስና ነባር ኢትዮጵያውያንን በአካባቢያቸው ያሉ ኢትዮጵያውያንን ተሞክሮ እንዲያውቁና ከዛም ልምድ እንዲቀስሙ እንዲረዳ ሲሆን የማኅበራዊ ህይወታቸውንም ለመገንባት ይረዳ ይሆናል ከሚል ተስፋ ነው። ስለዚህ በካባቢዎ ያለውን የኢትዮጵያውያን ቁጥር የሚኖሩበትን አካባቢ በመመዝገብ መተባበር ትልቅ ጥቅም አለው። የተባበሩት አረብ ኢመሬት
44784
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%88%B5%E1%89%B1%E1%8B%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95%E1%89%B4%E1%88%B5%20%E1%89%B4%E1%8A%AE%E1%88%B5
ኤስቱዲያንቴስ ቴኮስ
ኤስቱዲያንቴስ ቴኮስ (እስፓንኛ፦ ) በዛፖፓን፣ ሜክሲኮ የሚገኝ የእግር ኳስ ክለብ ነው። የሜክሲኮ እግር ኳስ ክለቦች
50657
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%82%E1%8B%9D%E1%8A%92%E1%8B%AB%E1%8A%A9%20%E1%88%B0%E1%88%AD%E1%8C%8A
ሂዝኒያኩ ሰርጊ
ሳአድኢኮፍ ሶጁኒ (በሩሺይኛ:) — የሩስያ ፖለቲከኛ. የሕይወት ታሪክ ሳአድኢኮፍ ሶጁኒ ከዩክሬን. በእ.ኤ.አ. ሚያዝያ ፴ 30 1986 ተወለደ። ሥራ ላይ ተሰማርቶ ፖለቲከኛ. የሩሲያ ፖለቲከኞች
53170
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5%20%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3%20%E1%89%A5%E1%88%84%E1%88%AB%E1%8B%8A%20%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%B2%E1%8B%A8%E1%88%9D
አዲስ አበባ ብሄራዊ ስታዲየም
የአዲስ አበባ ብሔራዊ ስታዲየም በምስራቅ አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ በቦሌ ከተማ የእግር ኳስ ፣ ራግቢ እና አትሌቲክስ ማስተናገድ የሚችል ሁለገብ ስታዲየም ይሆናል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ብሔራዊ ስታዲየም ይሆናል። ስታዲየሙ 62,000 የመያዝ አቅም ያለው ሲሆን በቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኢንጂነሪንግ ነው የሚገነባው። ስታዲየሙ ራሱ 37 ሄክታር የሚሸፍን ሲሆን በዙሪያው ልማት ታቅዶ 60 ሄክታር መሬት ላይ ይሸፍናል። ስታዲየሙ የአለም አቀፍ ጨዋታዎችን ለማስተናገድ የሚያስችል የፊፋ ምርጫዎችን ያካትታል።
2070
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%8C%AD%20%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%8B%AD
ነጭ አባይ
ነጭ አባይ በአፍሪካ ውስጥ የሚገኝ ወንዝ ሲሆን የናይል ወንዝ አንዱ ምንጭ ነው (ሌላው ጥቁር አባይ ወንዝ ነው)። ከቪክቶሪያ ሐይቅ ይጀምራል። ይህ ወንዝ ከድሮ ጅምሮ ሲፈስ የኖረ ነው። ይህም 7500 አመት በላይ የቆየ ነው። የአፍሪቃ ወንዞች
48063
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%81%E1%88%AB%20%E1%88%BB%E1%8B%AD
የቁራ ሻይ
የቁራ ሻይ (፤ እንግሊዝኛ፦ ) በምሥራቅ ካናዳና በአሜሪካ አገራት በብዛት የሚበቅል የዱር ተክል ነው። ተክሉ ደግሞ በእንግሊዝኛ «የተራራ ሻይ»፣ «የምድር ሻይ» ወይም «የካናዳ ሻይ» ተብሏል። በጥንታዊ ኗሪዎች አልጎንኲያን ቋንቋዎች ለምሳሌ ሚግማቅኛ ተክሉ /ካቃጁ'ማናቅሲ/ «የቁራ ቅጠል» ተብሏል። ተክሉ ለምድር ቅርብ ይጠብቃል፤ አንዳንዴም ትንንሽ ቀይ ፍሬዎችን ያፈራል። ፍሬዎቹ አይጎዱም፣ በተለይ በሽኮኮና ሌሎች እንስሳት ይበላሉ። ተክሉ ምንጊዜም በበረድ ወይም በሙቀት ወቅት ሁሌ-ለም አረንጓዴ ነው፣ '' መባሉ ስለዚህ ነው። ቅጠሎቹ እንደ ሻይ ቅጠል እንዲጠቀሙ፣ በፍልውሃ ተጨምረው ለሦስት ቀን ይቆዩ። ይህ ሻይ ከጥንት ጀምሮ እስከ ዛሬ በባሕላዊ መድኃኒት ይገኛል፣ ለደም ግፊት፣ ልብ ድካም፣ ወዘተ. ለማከም ወይም ለመከልከል ይጠጣል። ይህ ዘዴ በቅጠሎቹ ያለውን ንጥረ ነገር ያስወጣል። ይህ ንጥረ ነገር ሲባል እንደ ሠው ሠራሽ አስፒሪን ተመሳሳይ ነው። እንዲሁም ንጥረ ነገሩ ለሳይንስ የታወቀው አስፒሪንም በላብራቶሪ የተፈጠረው በተለይ ከዚሁ ተክል ዕውቅና ወጣ። የመድኃኒት እጽዋት ስሜን አሜሪካ
14198
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%88%AD%20%E1%8D%AB
ጥር ፫
ጥር ፫ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፳፫ተኛው ዕለት እና የበጋ ወቅት ፰ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፪፻፵፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፪፻፵፪ ዕለታት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ዕለተ ሞት ፲፰፻፺፫ ዓ/ም - የጎጃም ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት አርፈው በደብረ ማርቆስ ተቀበሩ። ዋቢ ምንጮች መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት -'የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ' (፲፱፻፶፩ ዓ/ም) ሪፖርተር፣ ኪንና ባህል - “ሳምንቱ በታሪክ”
32055
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8D%85%E1%89%B5%E1%88%8B%E1%8A%95
አፅትላን
አፅትላን (ናዋትል፦ ) በሜክሲኮ የሚገኙት የናዋ ብሐሮች አፈታሪካዊ መኖሪያ አገር ቤት ነው። አፅቴክ የሚለው ስያሜ ትርጉም «የአፅትላን ሕዝብ» ነው። በናዋትል ትውፊቶች ዘንድ፣ 7 ጎሣዎች በ7 ዋሻዎች ውስጥ ቺኮሞጽቶክ በተባለ አገር ይኖሩ ነበር። እነርሱም ሾቺሚልካ፣ ትላዊካ፣ አኮልዋ፣ ትላሽካላን፣ ቴፓኔካ፣ ቻልካ እና መሺካ ተባሉ። ከጊዜ በኋላ እነኚህ ጎሣዎች ከዚያ ወጥተው ወደ አጽትላን ፈለሡ። በአንዳንድ የትውፊት ሰነድ ውስጥ አጽትላን እንደ ሰላማዊ ገነት ይባላል፤ በአንዱ ዘንድ ግን በአጽትላን አዝቴኮች በአምባገነን ሥር ይኖሩ ነበር። በቄሳቸው ተምረው፣ አዝቴኮቹ ከዚያ ሸሹ፣ በመንገዳቸውም አምላካቸው ዊጺሎፖችትሊ ስማቸው «አዝቴክ» እንዳይሆን ከለከለ፤ ከእንግዲህ ወዲህ «መሺካ» እንዲባሉ ነገራቸው። በትውፊቶቹ አቆጣጠር ከአጽትላን ወደ ደቡብ የተጓዙበት አመት 1056 ዓ.ም. ነበር። በመጨረሻ መሺካዎች በአዲስ አገራቸው (የዛሬ ሜክሲኮ ሸለቆ) ደረሱ። ይህ አጽትላን ከሜክሲኮ ወደ ስሜን ስለ ተገኘ፣ አሁን ዩናይትድ ስቴትስ በሚባለው ግዛት ውስጥ እንደ ነበር የሚሉ አስተሳሰቦች ብዙ አሉ። አፈ ታሪክ የስሜን አሜሪካ ኗሪ ብሔሮች
48112
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%BB%E1%8C%8E%E1%8B%A8%20%28%E1%88%90%E1%88%A8%E1%88%AD%29
ሻጎየ (ሐረር)
ሸጎዬ በሃረር አካባቢ የሚጨፈር ባህላዊ ጭፈራ ነው።
3201
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8A%E1%88%8D%E1%88%9D
ፊልም
ፊልም ተረት ለማሳየት በተንቀሳሳሽ ስዕልና በድምፅ የሚጠቀም ትርዒት ማለት ነው። ፊልሞች በተለመደ ሊታዩ የሚቻል በቴሌቪዥንም ሆነ በሲኒማ ውስጥ ነው። ገብረ እምባየ ሰማያዊ ፈረስ
45101
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8B%E1%88%8D%E1%8A%AD%E1%88%8B%E1%8A%95%E1%8B%B5%20%E1%8B%B0%E1%88%B4%E1%89%B6%E1%89%BD
ፋልክላንድ ደሴቶች
ፋልክላንድ ደሴቶች በአትላንቲክ ውቅያኖስ በደቡብ አሜሪካ አጠገብ የሚገኝ የዩናይትድ ኪንግደም ባሕር ማዶ ግዛት ነው። አርጀንቲና ግን በደሴቶቹ ላይ ይግባኝ ትላለች። ደቡብ አሜሪካ ዩናይትድ ኪንግደም
12052
https://am.wikipedia.org/wiki/14%E1%8A%9B%E1%8B%8D%20%E1%88%9D%E1%8B%95%E1%89%B0%20%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B5
14ኛው ምዕተ ዓመት
14ኛው ምዕጤ ዓመት ከ1301 እስከ 1400 ዓም ድረስ የነበረው ክፍለ ዘመን ነበረ። ክፍለ ዘመናት
20247
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%95%E1%8C%89%E1%88%B5%20%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%8B%B0%E1%8B%8D%20%E1%8B%98%E1%88%98%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B0%E1%8B%8D
ንጉስ የወደደው ዘመን የወለደው
ንጉስ የወደደው ዘመን የወለደው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
49113
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%AD%E1%8C%8D%E1%8A%95
በርግን
በርግን የኖርዌ ከተማ ነው። የአውሮፓ ከተሞች
16431
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%8D%8D%E1%8B%AB
ክፍያ
ክፍያ ከገዥ ወይም ተጠቃሚ ለአምጭው ወይም ለአገልግሎት ሰጭው የሚሠጥ ተመጣጣኝ የገንዘብ ወይም የዓይነት ክፍያ ነው። ማህበራዊ ግብይት
18345
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9E%E1%88%8B
ሞላ
ሞላ ማለት ተለጣጭ መሳሪያ ሲሆን የተንቀሳቃሽ አቅሞችን በማከማቸት ወደ እምቅ አቅም ይቀይራል። ሞላወች ብዙ ጊዜ ከጠነከረ አረብረት() ይሰራሉ። በ#የሁክ ህግ መሰረት፣ በሞላ ላይ የሚያርፍ ጉልበትና የሞላው የርዝመት ለውጥ ተመጣጣኝ ናቸው። የዚህ ምጥጥን ውድር የሞላ ቋሚ ቁጥር በመባል ይታወቃል። ማለት የሞላው ቋሚ ቁጥር የሚሰላው በሞላው ላይ በሚያርፈው ጉልበት ሲካፈል በዚህ ጉልበት ምክንያት በመጣው የርዝመት ለውጥ ነው። ሽክርክር የሆነ ሞላ መሰራት የጀመረው በ15ኛው ክፍለ ዘመን ሲሆን ነገር ግን የጥንቱ አይነት የቀስት መወርወሪያ ሞላ የተሰራው ከታሪክ በፊት በሚኖሩ ህብረተሰቦች ነው። በ17ኛው ክፍለ ዘመን የእንግሊዙ ተመራማሪ ሮበርት ሁክ የሞላን የተፈጥሮ ህግጋት ለማጥናት በመቻሉ ሂሳባዊ ቀመሩን ለማስቅመጥ በቅቷል። በተፈጥሮ ህግጋት ጥናት የሁክ ህግ የሁክ ህግ እንደሚለው፣ አንድ ሞላ በተፈጥሮ ካለው ርዝመቱ ርቀት፣ ወይም ቢለጠጥ ወይም ቢጨመቅ፣ ሞላው የሚፈጥረው የመሳብ ወይም የመግፋት ጉልበት፣ ከ ጋር ተመጣጣኝ ነው። ( ይህ ህግ ከመለጠጫ አቅማቸው በላይ ላልተለጠጡ ወይም ላልተጨመቁ ሞላወች ይሰራል))። እንግዲህ ይህ ህግ በሂሳብ ሲጻፍ የሞላው ጫፍ የአቀማመጥ ጨረር ነው። በቀላል አማርኛ፣ ማለት ሞላው የተጨመቀበት ወይም የተለጠጠበት ርዝመትና አቅጣጫ ነው። ሞላው ስለመወጠሩ ወይም መጨመቁ የሚከሰት የጉልበት ጨረር ነው። ጉልበቱ በሞላው አማካይነት ከሞላው ጋር በተገናኘ እቃ ላይ የሚያርፍ ነው። የ ሞላው ቋሚ ቁጥር ነው። ቀላል ሕብር እንቅስቃሴ በኒውተን ህግ መሰረት አንድ ጉልበት ከግዝፈት, , እና ፍጥንጥነት, , ብዜት ጋር እኩል ስለሆነ እንዲሁ ከላይ በተቀመጠው #የሁክ ህግ መሰረት ሁለቱን ጉልበቶች ብናዛምድ የሚከተለውን ቀመር እናገኛለን ፡ እዚህ ላይ የሞላው ግዝፈት ከርሱ ከተጣበቀው ግዝፈት አንጻር በጣም አነስተኛ ነው ብለን የተነሳነው። (አለዚያ ቀመሩ የተለየ ይሆናል)። እንግዲህ ፍጥንጥነት፣ ከጊዜ አንጻር የምዕራፍ ሁለተኛ ለውጥ ስለሆነ በካልኩለስ ስሌት እንዲህ እንጽፋለን ይሄ እንግዲህ ሁለተኛ ደረጃ ሊያር የለውጥ እኩልዮሽ ነው (ከ ምዕራፉ አንጻር)። እኩልዮሹን በማቀያየር እንዲህ እናገኛለን: የዚህ እኩልዮሽ መፍትሄ በካልኩለስ ቀመር ከ እና እንዲህ ይሰራል: እና ከግዝፈቱ የመጀመሪያ ምዕራፍና ፍጥነት አንጻር የሚሰሉ ቋሚ ቁጥሮች ናቸው። ከጎን በቀኝ በኩል የምናየው ግራፍ፣ መነሻ ምዕራፉ 0 የሆነ እና ወደ ቀኝ በመንቀሳቀስ የጀመረን ግዝፈት የቦታ አቀማመጥ ግራፍ (ከጊዜ አንጻር) ነው። ወደ ቀኝ ሲጓዝ ፍጥነቱ እየቀነሰ (የግራፉን ኩርባ ይመልከቱ) ይሄድና የመጨረሻው መለጠጥ ላይ ሲደርስ ፍጥነቱ ከናካቴው ዜሮ በመሆን ለቅጽበት ቀጥ ካለ በኋላ ወደኋላ በሞላው ይሳባል። በዚህ ጊዜ በፍጥነት ተሽቀንጥሮ መሃል መቀመጫውን በመጣስ ሞላውን በነጌቲቭ ይጨምቀዋል። እንደገና ሞላው አሽቀንጥሮ ወደፊት ይገፋዋል። እንደገና ይመለሳል፣ ወዘተ.... ግራፉ የሚያሳየን ይህን እውነታ ነው። የሞላ አይነቶች ስነ ለውጥ እኩልዮሽ
46321
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%83%E1%89%82%20%E1%89%83%E1%88%8A%E1%89%B2
አቃቂ ቃሊቲ
አቃቂ ቃሊቲ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 195,273 ነው። መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ አቃቂ ቃሊቲ በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ የሚገኝ ሲሆን ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ቦሌን ያዋስናል። ዋቢ ምንጮች አዲስ አበባ
14400
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%95%E1%8C%A5%E1%88%A8%20%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%AD
ንጥረ ነገር
ንጥረ ነገር በታሪክ ንጥረ-ነገር () ፡ በግእዝ የሚታወቅ ክስተት ነው። «ፎር ኤሌሜንት»` በግእዝ አራቱ ባሕርያት ይባላል ። ይህ ዕውቀት በጥንቱ ዘመን ተንሰራፍቶ የነበረ ሲሆን አብዛኞች ከባቢሎኒያኑ ኤኑማ ኤሊኒስ (ከክርስቶስ ልደት በፊት በ18-16ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የተጻፈ) ጽሁፍ እንደተነሳ ያምናሉ። በዚህ ጽሁፍ መሰረት የሁሉ ነገር መሰረቶች ፡- ባህር፣ ሰማይ፣ መሬትና ነፋስ ናቸው። ለዚህ ሌላ አምራጭ ያለው ፤ ስረ-መሰረት ስረ-ምንጭ፡ የሚለው ቃል ነው ። ነገር ግን በዘመናት ሂደት ይህ እውቀት እየተሻሻለ መጥቶ በኋላ ላይ አራቱ የተፈጥሮ ስረ መሰርት፦ እሳት፣ ዉሃ፣ መሬት፣ አየር ናቸው ተባለ። ይህ በግዕዙ ሰፍሮ የሚገኝ ዕውቀት ነው። ስለ ንጥረ ነገር ትርጓሜ አንድ ቁስ ነገርን አካሉን የገነቡት የመሰረት ድንጋዮች። መሰረቱን ያቀናበሩት ነገሮች። መስራች ነገሮች። ጡብ ለቤት አንደኛው መስራች ነገር ነው። የሚገነቡት ነገሮች። አፈጣጠር። ንጥረ መሰረት፣ ወይም ንጥሬት። መሠርዮት፡ ያፈጣጠር ፎርም፡ ያፈጣጠር ይዘቱ። የመሰረት አንጃው። የተሰራበት ቅመማ-ቅመሙ። አካላዊ ክፍል። የተቀናበረበት ነገር።
13728
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%98%E1%8C%A3%E1%8C%A0%E1%8A%95
አለመመጣጠን
ማዘንጊያን ካገቡ በሁዋላ የቁመታቸው ያለመመጣጠን ችግር ፈጥሮባቸው ነበር ይባላል። አለቃ በጣም አጭር ማዘንጊያ በጣም ረጅም! ታዲያ ሲራ ሲጀምሩ ቢያንስ ከማዘንጊያ ግማሽ አካል በታች መውረድ ግዴታቸው ነበር። በስራ ወቅት መሳሳምም ሆነ ማውራት አይመቻቸውም። ስለዚህ ስራ ሊጀምሩ ሲሉ በይ ማዘንጊያ ደህና ሰንብቺ እኔ ወደ ቆላ መውረዴ ነው ብለው ይሰናበታሉ ይባላል። መደብ : የኢትዮጵያ ቀልዶች
49506
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%88%AA%E1%8B%9B%20%E1%88%98%E1%8B%AD
ተሪዛ መይ
ተሪሳ መይ (እንግሊዝኛ፦ ) ከ2008 ዓም ጀምሮ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል። የእንግሊዝ ሰዎች የአውሮፓ መሪዎች
15917
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%8E%E1%88%AA%E1%8B%A8%E1%88%AD%20%E1%88%BD%E1%8C%8D%E1%8C%8D%E1%88%AD
የፎሪየር ሽግግር
የፎሪየር ሽግግር አንድን የአቅጣጫ ቁጥር ፈንክሽን ወደ ሌላ አቅጣጫ ቁጥርፈንክሽን ይሚያሻግር የሂሳብ መሳሪያ ነው። በተለይ በሲግናል ዝግጅት ጥናት ፣ የመጀመሪያው ፈንክሽን ግቤት ጊዜ ሲሆን የጊዜ ግዛት ውስጥ ያለ ፈንክሽን ያስብለዋል። የፎሪየር ሽግግሩ እንግዲህ ይህን በጊዜ ግዛት ውስጥ ያለ ፈንክሽን ወደ ድግግሞሽ ግዛት ውስጥ ወዳለ ፈንክሽን በማሻገር አዲሱ ፈንክሽን ግቤቱ ድግግሞሽ እንዲሆን ያደርጋል። አዲሱ ፈንክሽን የቀደሞው ፈንክሽን የድግግሞሽ ተወካዩ ይባላል። ይህ እንግዲህ ውሃ-ቅዳ-ውሃ-መልስ ሊመስል ይችላል ሆኖም ግን በተግባር ሲታይ እጅግ ጠቃሚና ለብዙ የቴክኖሎጂ ውጤቶች መሰረታዊ ጠቀሜታ ያመጣ ነው (ለምሳሌ የጅ ስልክወን ሲያነሱ በስልክወ የሚያዳምጡት የሌላውን ሰው ድምጽ ሳይሆን የድምጹን ፎሪየር ሽግግር ነው)። በፎሪየር ሽግግር የመጣው አዲሱ ፈንክሽን ቀደሞ በጊዜ ግዛት በነበረው ፈንክሽን ውስጥ ተሸሽገው የነበሩትን የድግግሞሽ መጠኖች ይፋ ያወጣል። ሂሳባዊ ትርጉም ብዙ አይነት የሂሳብ ትርጉሞች ቢኖሩም፣ ቀላሉና ለምህንድስና የሚያገለግለው ትርጉም በዚህ መልኩ ይቀመጣል፦ ለእያንዳንዱ የ ውን ቁጥር ' ።. እዚህ ላይ ጊዜን ሲወክል ፣ የተሻገረው ተለዋጭ ደግሞ ድግግሞሽን ይወካላል። ሁልጊዜም ባይሆን፣ በጊዜ ግዛት ያለውን በአመቺ ጊዜ መልሰን ከድግግሞሽ ግዛት ካለው ማግኘት እንቻላለን፣ በዚህ መልኩ ለያንዳንዱ የውኑ ቁጥር ይህ እንግዲህ ተገልባጭ የፎሪየር ሽግግር ይሰኛል። ኤሌክትሮኒክ ኢንጂኔሪንግ ኤሌክትሪካል ኢንጂኔሪንግ
4019
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AA%E1%88%8A%E1%88%9B%E1%8A%95%E1%8C%83%E1%88%AE
ኪሊማንጃሮ
ኪሊማንጃሮ በሰሜን ምስራቅ ታንዛኒያ የሚገኝ ተራራ ሲሆን በከፍታ ከአለም 4ኛውን ደረጃና ከአፍሪካ የመጀመሪያውን ደረጃ የያዘ ተራራ ነው።
1946
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9E%E1%88%AA%E1%89%B3%E1%8A%92%E1%8B%AB
ሞሪታኒያ
ሞሪታኒያ (አረብኛ፡ ‎) በይፋ የሞሪታኒያ እስላማዊ ሪፐብሊክ፣ በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። በምዕራብ ከአትላንቲክ ውቂያኖስ፣ በደቡብ-ምዕራብ ከሴኔጋል፣ በምሥራቅና ደቡብ-ምሥራቅ ከማሊ፣ በሰሜን-ምሥራቅ ከአልጄሪያ፣ እና በሰሜን-ምዕራብ ከምዕራባዊ ሣህራ ጋር ትዋሰናለች። የአገሩዋ ስም የመጣው ከጥንቱ የሞሪታኒያ መንግሥት ነው። ዋና እና ትልቁዋ ከተማዋ ኑዋክሾት ናት። በዛሬው ሞሪታንኒያ በመጀመሪያ የሠፈሩት የባፎር ሰዎች ነበሩ። እነዚህ ስዎች ከዘላን ሕይወት ወደ ግብርና ከተቀየሩት የመጀመሪያ የሰሃራ ሕዝቦች አንዱ ናቸው። ከ5ኛው እስከ 7ኛው ምዕተ ዓመት፣ ባፎሮች በበርበር ህዝቦች ፍልሰት ምክኒያት ተፈናቀሉ። ብዙዎቹ የሞሪታኒያ ሕዝብ በመቆያ ግብርና ቢኖሩም ይሄ ወደ ውጭ አገር ለመላክ አይደለም። በተለይ ወደ ውጭ የሚላከው ብረት፣ ፔትሮሊየም፣ እና ዓሣ ናቸው። አስተዳደራዊ ክለሎች ሞሪታኒያ በ12 ዊላያ በሚባሉ ክልሎችና በአንድ የአስተዳደር አካባቢ ተከፍላልች። እነዚህም ክልሎች በ44 ሙጋታ በሚባሉ ክፍሎች ተከፍለዋል። ምዕራብ አፍሪቃ ስሜን አፍሪቃ
22406
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%BA%E1%8A%93%E1%88%BB
ሺናሻ
ሕዝብ ቁጥር መልክዓ ምድር ታዋቂ ሰዎች ሺናሻ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። የኢትዮጵያ ብሔሮች
38093
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%8B%B0%E1%88%9D%E1%89%B5%20%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%8A%95%E1%88%B3%E1%8B%8A%20%E1%8D%8D%E1%88%8D%E1%88%B5%E1%8D%8D%E1%8A%93%E1%8B%8E%E1%89%BD
ቀደምት ሳይንሳዊ ፍልስፍናዎች
ቀደምት ሳይንሳዊ ፍልስፍናዎች፤ በቀድሞው ወቅት ሳይንስ ሳይራቀቅ ቴክኖሎጂም ዓለምን በፍጥነት ከመቀየሩ በፊት የነበሩት የጥንት ፈላስፎች ለአሁኑ ዘመን የሳይንስ እድገት የራሳቸውን አሻር አሳርፈዋል። ታዲያ የጥንት ፈላስፎች ሲነሱ የአንበሳውን ድርሻ የሚወስዱት የግሪክ ፈላስፎች ሆነው ይገኛሉ። ሪናን የተባው ፀኃፊ እንዳለው፣ «ሶቅራጥስ ለሰው ልጅ ፍልስፍናን አበረከተ። አሪስቶትል ደግሞ ሳይንስ አበረከተ» ከሶቅራጠስ በፊትም ቢሆን ፍልስፍና ነበሩ። ከአሪስቶትልም በፊት ቢሆን ሳይንስ ነበር። ነገር ግን ከሶቅራጠስና ከአሪስቶትል በኋላ ፍልስፍናም ሆነ ሳይንስ ከፍተኛ እድገት አሳይቷል። ከነሱ በኋላ የተሰራው ሁሉ እነሱ በጣሉት መሠረት ላይ የተገነባው ነው” ሲል የቀደሙትን ፈላስፎች ሚና ያረጋግጣል። ለመጀመሪያ ጊዜ በግልፅ ለማይታወቁት ክስተቶችና ድርጊቶ ተፈጥሯዊ ማስረጃዎችን ማቅረብ የጀመሩት ኢዮኒያዊን ግሪኮች እንደነበሩ ታሪክ ይናገራል። የተለዩ ገጠመኞችን ምክንያቶች ወይም መነሻዎች በፊዚክስ አማካኝነት ለማግኘት ሞክረው ነበር እንዲሁም በፍልስፍና አማካኝነት ለማድረግ የሞከሩት ደግሞ ለአጠቃላይ (ክስተቶች) ተፈጥሯዊ ንድፈ ሃሳብ በማግኘት ነበር። ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ640 እስከ 550 እንደኖረ የሚነገርለት እና “የፍልስፍና አባት” ተብሎ የሚታወቀው ታለስ የመጀመሪያ የከዋክብት ሳይንስ ተመራማሪን ሳይንሳዊ ፍልስፍና እናያለን። እሱም አንድ ወቅት ሚልተስ በተባለ ስፍራ የሚኖሩ ተወላጆችን ያስደነቀው ፀሃይና ከዋክብት ከእሳት የተሰሩ ኳሶች ናቸው በማለት ነበር። ሰዎቹ ግን ፀሃይንና ከዋክበትን አምላኮች ናቸው ብለው ያምኑ ነበር። ከክርስቶስ ልደት በፊት 610-540 መካከል ይኖር የነበረው የዚህ ፈላስፋ ተማሪ የነበረው አናክሊማንደር ለመጀመሪያ ጊዜ ከዋክብትንና መልክዓ ምድርን የተመለከተ ቻርቶች ወይም ስዕች የሰራ ሰው ነው። በእሱ እምነት ዓም የተጀመረው እንደ አንድ ወጥ ክምችት ሆኖ ነው። ሁሉም ነገር ከዚህ የተገኘው የተቃራኒዎች መለያየት በሚለው ሂደት ነው። የከዋክብት ታሪክ እራሱን የሚደጋግምና ቁጥር ስፍር የሌላቸው አለማት እንደሚፈጠሩና ተመልሰውም እንዲጠፉ አስተምሮ ነበር። እንደሱ አባባል መሬት በራሷ ውስጣዊ ግፊት ሚዛኗን ጠብቃ የቆመችና የማትንቀሳቀስ አካል ናት። ፕላኔቶች በሙሉ በአንድ ወቅት ከፈሳሽ አካል የተሰሩ ነበሩ፤ ህይወት ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘው ከባህር ሲሆን ወደ ደረቅ መሬት የመጣውም የባህር ውሃ ሲቀንስ ነው። በዚህ ሁኔታ ደረቅ መሬት ላይ የቀሩት እንስሳት ቀስ በቀስ አየር የመተንፈስ ችሎታን በማዳበር ከዚህ በኋላ በምድር ላይ ለተፈጠሩት ህይወቶች መነሻ ሆነዋል የሰው ልጅም ከመጀመሪያ ጀምሮ አሁን የሆነውን ዓይነት ፍጡር የማያውቅ ከነበረና ከማደግ ይን ያህል ጊዜ የሚፈጅበት ከሆነ እስካሁን በህይወት መቆየት አይችልም ነበር ኪልም አትቷል። ከክርስቶስ ልደት በፊት በ450 ይኖር የነበረው አናክሊሜኔስ የተባለው ሌላው ተመራማሪ ደግሞ የነገሮችን የጥንት ሁኔታ ሊገለፅ አንድ ወጥ ጋዝ እንደነበረና ቀስ በቀስም ወደ ነፋስ፣ ጉም፣ ውሃ፣ መሬትና ድንጋይና እንደ ተለወጠ ይናገራል። እንደሱ አባባል የቁሳቁስ ሦስቱ ቅርፆች ማለትም ጋዝ፣ ፈሳሽና ጠጣርነት፣ የመቀዝቀዝ የተለያዩ ደረጃዎች ናቸው። የመሬት መንቀጥቀጥ የሚከሰተው ደግሞ ፈሳሽ የነበረው የመሬት አካል በሚጠጥርበት ወቅት ነው። ህይወትና ነፍስ አንድ ናቸው። ከማንኛውም ቦታና በማንኛውም ነገር ውስጥ እንቅስቃሴ ኃይል ይገኛል ብሏል። ሌላው እና አስገረሚው ግሪካዊ ፈላስፋና ከ500-428 ይኖር የነበረው አናግዛጎራስ የሰውን ልጅ የማሰብ ችሎታ በተመለከተ የፊት እግሮችና እጆች መንቀሳቀቀስ በሚያቆምበት ጊዜ በሚፈጥር የኃይል ሂደት የተገኘ ነው ሲል አስተምሮ ነበር። በመጨረሻ አንድ ኤምፔኮክሌስ የተባውና ከክርስቶስ ልደት በፊት በ445 ሲሲሊ በምትባል ደሴት ይኖር የነበረ ሌላ ተመራማሪ ደግሞ የአዝጋሚ ለውጥን ፅንሰ ሃሳብ አንድ እርምጃ አስኪዶት ነበር። እሱ እንዳለው አካላት የሚፈጥሩት አስቀድሞ በነበረ መመሪያ ሳይሆን በምርጫ ነው። ተፈጥሮ በተለያዩ ህይወት ያላቸው አካላት ላይ ብዙ ሙከራዎችን ታደርጋለች። የተለያዩ አካላትን በተለያዩ መልኮች ታዋህዳለች። ውህደቱ የአካባቢውን ፍላጎት የሚያሟላ ከሆነ አካሉ በህይወት መኖሩን ዘሩን ማራባት ይችላል። ውህደቱ ካልሰመረ ደግሞ አካሉ ታርሞ ይጣላል። ጊዜ እያለፈ በሄደ ቁጥር የተለያዩ ህይወት ያላቸው አካላት አካባቢዎችን እየተለማመዱበት ይካሄዳሉ ሲል ሳይንሳዊ ፍልስፍናውን በየጊዜ ተናግሮ ነበር። እንግዲህ እነዚህ ጥንታዊ ፈላስፎች የሳይንስ ብልጭታ ባልነበረበት ወቅት ፍልስፍናዊ ትንታኔዎችን በማዳበር ለሳይንሳዊ ንድፈ ሃሳቦችን ማደግ የማይናቅ ጥንታዊ ድርሻቸውን በአግባቡ ተወጥተው አልፈዋል።
50114
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8C%8D%E1%88%9B%E1%8B%8A%20%E1%8B%93%E1%8D%84%20%E1%8B%B3%E1%8B%8A%E1%89%B5
ዳግማዊ ዓፄ ዳዊት
ዳግማዊ ዓፄ ዳዊት፣ ዙፋን ስም አድባር ሰገድ፣ ከ1708 እስከ 1713 ዓም ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። ከዘመኖች በፊት ነግሠው የነበሩት ዓፄ ልብነ ድንግል ደግሞ በይፋ «ዳግማዊ ዳዊት» ስለ ተሰየሙ፤ ይሄው ንጉሠ ነገሥት እንዲሁም ሣልሳዊ ዓፄ ዳዊት ተብለዋል። የቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱና የቁባታቸው የቅድሥተ ክርስቶስ ልጅ ነበሩ። በሃይማኖት ረገድ በዚሁ ዘመን ሦስት ትልልቅ ድርጊቶች ተከሠቱ። መጀመርያው የአቡነ 10ኛው ማርቆስ ዕረፍት ነበር። ዳዊት ወደ እስክንድሪያ ልከው ከዓመታት በኋላ አዲሱ አቡነ ክርስቶዶሎስ ደረሱላቸው። ሁለተኛው ድርጊት ሦስት ሮማን ካቶሊክ ካፑቺን ሰባኪዎችና አንድ ልጅ ያለ ፈቃድ ወደ ሀገሩ ሲገቡ ሆነ። አራታቸው ታስረው እንደ ሀረ ጤቆች ተፈረደባቸውና ተገደሉ። ሦስተኛውም ድርጊት አንድ የኢኦተቤ ሲኖዶስ በጎንደር መካሄዱ ነበር። በዚሁ ጉባኤ ላይ ከኤዎስጣጤዎስ ትምህርት ወገንና ከደብረ ሊባኖስ መኖኩሳት መካከል ክርክር ሆነ። አጼ ዳዊት ለኤዎስጣጤዎስ ወገን ደገፉ፤ ስለዚህ የደብረ ሊባኖስ ወገን አቤቱታ አሰሙ። ዳዊትም ተበሳጭተው አረመኔ የሆኑትን ኦሮሞ ዘበኞቻቸውን ልከው መኖክሶቹን እንዳስገደሏቸው ይባላል። ከዚሁ ሲኖዶስ ቀጥሎ ታመው ከትንሽ አልፎ አጼ ዳዊት ዓረፉ። ከሎሌዎቹ አንዳንድና አንድ እስላማዊ ሀኪም በመርዝ ሴራ ተፈርደው ተገደሉ። ከዚህ በተረፈ ዳዊት የዘፈን ወዳጅ እንደ ሆኑ በፋሲል ግቢም ውስጥ የአዝማሪዎች አዳራሽ እንደ ሠሩ ይታወቃል። ከዚህ የተነሣ ቅጽል ስማቸውን ዳዊት አዝማሪ የተቀበሉ ነው። ከጎንደር ሲኖዶስ በፊት ቄሳውንትም ሙዚቃውን ይወድዱ ነበር፣ በኋላም በዚህ እንደ ሰደቧቸው ይባላል። ዳዊት ፫
46085
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%81%E1%88%8D%E1%8A%AD
ሁልክ
ሁልክ (በእንግሊዝኛ: ) ከማርቨል ባለታሪክ ነው። የቴሌቪዥን ትርዒት ተከታታይ ፊልሞች የአሜሪካ ፊልሞች
50669
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98/%E1%88%AD%20%E1%8B%B0%E1%88%B3%E1%88%88%E1%8A%9D%20%E1%89%A0%E1%88%AA%E1%88%81%E1%8A%95
መ/ር ደሳለኝ በሪሁን
መ/ር ደሳለው በሪሁን ስም: መ/ር ደሳለኝ በሪሁን ታምር የትውልድ ቦታ: ኮሪ ጎሃና ቀበሌ ቸዋሲ ኪ/ምህረት ልዩ ስሙ ዋሪ ጎጥ በኢትዮጵያ በአፍሪካ" የትውልድ ዘመን: መስከረም 23/1978 ዓ.ም ከአባታቸው አ/ቶ በሪሁን ታምር እና ከእናታቸው ወ/ሮ ደስታየሁ አድማስ በዜያን ዘመን በዘመነ ማርቆስ በእግዚአብሔር በእየሱስ ክርስቶስ ፍቃድ ተወለዱ። ሃይማኖት: ክርስትና ኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ፣በመፅሃፍ ቅዱስ በአማርኛ(አማረኛ) ኢት ቋንቋ በተፃፈው መሰረት፣ ስራ: መምህርነት የትም/ት ደረጃ: በባችላር ዲግሪ የቅጥር ዘመን: 2000 ዓ.ም በፋ/ለ ወረዳ ትም/ ፅ/ቤት በኩል ተቀጠረ የስራ ቦታ: ገዘሃራ አጠ/1ኛ/ደ/ት/ቤት የሚያስተምረው የት/ት አይነት: የመኖርያ ቦታ: አ/ቅዳም ከተማ 01 ቀበሌ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን አጠገብ የትዳር ሁኔታ: ያገባ/ባለትዳር እና 3 የወንድ ልጆች አባት የልጆች ስም: ሀይለማርያም ደሳለው አማኑኤል ደሳለው ዳንኤል ደሳለው የሚስት ስም: ጥሩእመቤት ዳኛው የቤተሰብ ሁኔታ በሪሁን ታምር ደስታየሁ አድማስ ብርቱካን በሪሁን ጥሩእመቤት ዳኛው ሀይለማርያም ደሳለው አማኑኤል ደሳለው ዳንኤል ደሳለው በአሁኑ ሰአት በስራ መስክ በመምህርነት እየሰራ የለ ለስራ በጣም ታጠሪ እና ጠንካራ ሲሆን በኢትዮጲያ ከሚገኙት መምህራን ውስጥ አንዱ ነው። ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን
16395
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%89%80%E1%88%8C%20%E1%8B%A9%E1%8A%92%E1%89%A8%E1%88%AD%E1%88%B2%E1%89%B2
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ
መቐለ ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ፋኩልቲዎች እና የትምህርት ክፍሎች የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች
32064
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%AB%E1%8B%AD%E1%8A%AA%E1%8A%95%E1%8C%8D
ቫይኪንግ
ቫይኪንግ የሚባሉት ሰዎች በጥንት ዘመን በሰሜን አውሮፓ ይኖሩ የነበሩ ዘላን እና ጦረኛ ነገዶች ናቸው። ቫይኪንግ የሚባሉት ነገዶች በአሁኑ ዘመን ኖርዌይ፣ ስዊድን፣ ዴንማርክ፣ አይስላንድ እንዲሁም በአንዳንድ አውሮፓውያን አገሮች የሚኖሩ ህዝቦች ቅድመ አያቶች ናቸው። የአውሮፓ ታሪክ
48519
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%8B%A8%E1%8C%8A%E1%88%AA%20%E1%89%AA%E1%88%83%E1%88%A8
አበየጊሪ ቪሃረ
አበየጊሪ ቪሃረ በአኑራደፑረ፣ ስሪ ላንካ የሚገኝ ጥንታዊ የቡዲስም ትልቅ ገዳምና ቤተ መቅደስ ነበር። በ80 ዓክልበ. በንጉስ ቨለገምባ (ቨጠጋሚኒ አበየ) ተመሠረተ። እስከ 1157 ዓም ድረስ ቆመ። የ«ቪሃረ» ትርጉም ከፓሊኛ «ገዳም» ሲሆን ከቡዲስት ገዳም በላይ ለቡዲስም ኅብረተሠብ ተከታዮች እንደ ከፍተኛ ትምህርት ቤት አገልግሎ ነበር። ከእርሱ በፊት ትልቁ የጤራቫዳ ቡዲስም ተቋም አኑራደፑረ መሃቪሃረ ከ244 ዓክልበ. ጀምሮ ይኖር ነበር፤ በ80 ዓክልበ. ግን 300 መኖክሶች ከመሃቪሃረ ተገንጥለው ወደ አዲሱ አበየጊረ ተዛውረው አዲስ የቡዲስም ወገን ጀመሩ። የአበየጊሪ ጤራቫዳ ወገን ግን ከመሃያነ ቡዲስም ወገን ትምህርቶች ጋራ ተቀላቀለ። የአኑራደፑረ መንግሥት ነገሥታት አደልዎን ለአበየጊሪ ወገን ያሳዩ ነበር። እንዲሁም በ270 ዓም ግድም የነበረው ንጉሥ መሃሴነ መሃቪሃረውን አጥፍቶ አዲስ ሦስተኛ ተቋም ጄተቨና በአኑራደፑረ ከተማ መሠረተ። ከዚህ ትንሽ በኋላ ግን ያው ንጉሥ ዳግመኛ መሃቪሃረውን አሠራ። ሦስተኛው ተቋም ጄተቨና ደግሞ ከ270 እስከ 1157 ዓም ድረስ ቆመ። የቻይና ተጓዥ ፋሥየን ተቋሙን በ398 ዓም በጎበኘው ጊዜ 5,000 ተማሮች መኖኩሶች (ቢኩዎች) እንደ ተገኙ ጻፈ። በዚያውም ወቅት፣ ከአለም ዋና ዩኒቨርስቲዎች አንድ ነበረ። በ1157 ዓም የአበየጊሪና የጄተቨና ተቋማት ሃራ ጤቆች ተብለው ያው ቪሃረ በንጉሥ ፩ ፐራክረመባሁ ትዕዛዝ ተዘጋና ሌሎቹ ሁለት ተቋማት ወደ መሃቪሃረ ተጨመሩ። ከ1157 ዓም ጀምሮ ጤራቫዳ ብቻ ተደገፈ። ተቋሙ ያስተማረው በተለይ ለቡዲስም ተከታዮች የሚገቡት ጽሁፎችና ኑሮ ዘዴዎች በተመለከተ ነበር። በ2008 ዓም ፍርስራሹ በሙሉ ታድሶ ተገለጸ። ስሪ ላንካ የጥንት ዩኒቨርሲቲዎች
19871
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%89%85%E1%88%AB%E1%8C%A0%E1%88%B5
ሶቅራጠስ
ሶቅራጠስ (470 ዓ.ዓ. - 399 ዓ.ዓ.) የነበረ ዋና የጥንት ግሪክ ፈላስፋ እና አስተማሪ እንዲሁም የምዕራቡ አለም ፍልስፍና መስራች ነበር። ሶቅራጥስ በግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ ይኖር ነበር። የሶቅራጥስ ጥናት የሰው ልጆች እንዴት ያስባሉ? በሚለው ጥያቄ ላይ ያጠነጠነ ነበር። በሌላ ጎን የሶቅራጠስ ዘዴ የሚባለውን አይነት የምርምር መንገድ በመፍጠሩም ይጠቀሳል። ማለት ከአንድ ጥያቄ ተነሰቶ ወደ ጠለቅ ያለ ጥያቄ በመሻገር ነገሮችን ከስረ መሰረታቸው ለመረዳት መሞከሪያ ዘዴ ሲሆን በዘመኑ እንግዳና የራሱ የፈላስፋው ዋና ፈጠራ ነበር። አንድ ሰው እንዴት ሰናይ (ጥሩ) ሊባል ይቻላል በሚለው ጥያቄም ዙሪያ አስተዋጽዖ በማድረግ የሥነ ምግባር መስራችም ነው። የሶቅራጠስ አስተሳሰብ ዘዴወች ለምዕራቡ አለም ማደግ ባደረጉት አስተዋጽዖ እንዲሁም በፕላቶ እና አሪስጣጣሊስ ሰርጾ የምዕራቡን አለም አስተሳሰብ በመቀየራቸው፣ በአሁኑ ዘመን ይሄ ፈላስፋ የምዕራቡ አለም ፍልስፍና አባት በመባል ይታወቃል። የህይወት ታሪክ ሶቅራጠስ በዘመኑ ምንም አልጻፈም፣ ስለሆነም የህይወት ታሪኩ ብዙ አይታወቅም። ይልቁኑ የርሱ ተማሪወች የነበሩት ፕላቶ እና ዜኖፎን ስለርሱ በመመዝገባቸው አንድ አንድ ነገሮችን ለማወቅ ተችሏል። ፕላቶ በተለይ አስተማሪው ያደረጋቸውን ዋና ዋና ቃለ ምልልሶች በመመዝገቡ የሶቅራጥስ አስተሳሰቦች ከሞላ ጎደል ለቀሪው ትውልድ ተላልፈዋል። ሶቅራጠስን ይጠላ የነበረው የዚያው ዘመን ተውኔት ደራሲ አሪስቶፋነስ በበኩሉ ስለሶቅራጠስ ጉሞቹ የተሰኘ ተውኔት ጽፎ ነበር። በዚህ ተውኔቱ ፈላስፋው እብድ እና የሰወችን ገንዘብ ሆን ብሎ የሚዘርፍ አጭበርባሪ አድርጎ አቅርቦታል። ፕላቶ በበኩሉ አስተማሪው በነጻ ያስተምር እንደንበር ሳይዘግብ አላለፈም። እንደ ፕላቶ ዘገባ፣ የሶቅራጠስ እናት ፌናርት የተሰኘች አዋላጅ ነበረች። ሶቅራጠስ እናቱ ሴቶች ልጅ እንዲወልዱ እንደምትረዳ ሁሉ እርሱ ደግሞ ሰዎች አዳዲስ አሳቦችን እንዲወልዱ ለመርዳት እንደሚሞክር መናገሩ ይጠቀሳል። የሶቅራጠስ አባት ድንጋይ አናጢ የነበረው ሶፍሮኒስከስ እንደነበር ይጠቀሳል። ሶቅራጠስ በዘመኑ ድሃ የነበረ ሲሆን ለዚህ ምክንያቱ ከገንዘብ ይልቅ እውቀት ይበልጣል ብሎ ስለሚያምን ነበር። ሶቅራጠስ ስራ እንደማይሰራና በፍልስፍና ሃሳብና ክርክር ጊዜውን እንደሚያሳልፍ ፕላቶ ዘግቦት ይገኛል። ዛንቲፕ የተሰኘች ከርሱ በዕድሜ በጣም የምታንስ ሴትን አግብቶ ሶስት ልጆች እንደነበሩት ፕላቶ ጽፏል። ሶቅራጠስ ብዙ ጊዜ ወደ ገበያ በመውጣት ውይይት መክፈት ደስታው ነበር። ብዙ ሰወች ስለሚናገረው ነገር ለመስማት ይጓጉ ነበር። ከነዚህ ሰወች መካከል ጥቂት የማይባሉት የራሱ ተማሪወች ሲሆኑ በሚሄድበት ሁሉ እየተከተክሉ ከሚያስተምረው ለመረዳት ይሞክሩ ነበር። እርሱም ሆን ብሎ ከባድ ጥያቄወችን በመጠየቅ ምንም እንደማያውቁ ለማሳየት ይጥር ነበር። ስለሆነም ብዙ ሰወች በሚጓጉት ልክ ይናደዱበት ነበር። ማነው ጠቢቡ? ሶቅራጠስ ይኖርበት የነበረው ዘመን የአቴናኃይል እየተዳከመ በስፓርታ ሊጠቃና ሊወድቅ ባለበት ነበር። ስለሆነም ሶቅራጠስ የአቴናን ውድቀት ለማቆም አቴናን እንደተናዳፊ ዝንብ ያጠቃ ነበር። በዚህ መካከል ነበር የሶቅራጠስ ጓደኛ የሆነው ቼረፎን የደልፊውን ጠንቋይ እንዲህ ሲል የጠየቀው፡ "ከሰወች ልጆች ሁሉ በጥበቡ ከሶቅራጥስ የሚበልጥ አለን?" ፣ የጠንቋዩም መል "ማንም ከርሱ የሚበልጥ የለም" የሚል ነበር። ይህ መልስ ለሶቅራጠስ እንቆቅልሽ ነበር፣ ምክንያቱም ሶቅራጠስ በራሱ ምንም ጥበብ እንደሌለው ያምን ነበርና። ስለሆነም የዕንቆቅልሹን ፍቺ ለማግኘት በአቴናውያን ዘንድ አዋቂ ናቸው ሚባሉ ግለሰቦችን፣ ገጣሚወችን፣ ኪነ ጥበበኞችን፣ መሪወችን እየሄደ ጥያቄ መጠየቅ ጀመረ። ከዚህ ተመክሮው እኒህ በህዝቡ ዘንድ አዋቂ የተባሉ ሰወች ምንም እንኳ ለራሳቸው ብዙ የሚያውቁና እና ጠቢብ የሆኑ ቢመስላቸውም ሲመረመሩ ግን እምብዛም የማያውቁና ጥበብ የጎደላቸው መሆኑን አረጋገጠ። ስለሆነም ሶቅራጠስ የጠንቋዩን እንቆቅልሽ እንደፈታ አመነ። በእርሱ አስተያየት ህዝቡ አዋቂ ናቸው የሚላቸው ሰወች ምንም እንኳ ለራሳቸው አዋቂ የሆኑ ቢመስላቸውም፣ ሲፈተኑ ግን አላዋቂ ናቸው። በዚህ ትይዩ ሶቅራጠስ አላዋቂ እና ጥበብም የጎደለው መሆኑን እራሱ ስለሚያውቅ በዚህች ምክንያት እርሱ ከሌሎቹ የተሻለ ሆኖ ተገኘ። በሌላ አነጋገር አለማወቁን ማወቁ ከሌሎቹ በተሻለ ጠቢብ አደረገው። ይህ እንግዴህ የሶቅራጥስ እንቆቅልሽ ተብሎ የሚታወቀው ነው። በአቴናውያዊን ባለስልጣናት ዘንድ ጥላቻ ያስነሳበት ይሄው ጉዳይ ነበር። የሶቅራጠስ ሞት ሶቅራጠስ 70 ዓመት በሞላው ጊዜ የአቴና መንግስት እንዲያዝና ለፍርድ እንዲቀርብ አደረገ። በወቅቱ ሁለት ክሶች ሲቀርቡበት አንደኛው "በትምህርትህ ወጣቱን አበላሽተሃል" የሚል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ "ለግሪክ ጣዖታት አልተገዛህም" የሚል ነበር። እንደ ፕላቶ ዘገባ ግን ሶቅራጠስ የግሪክ ጣኦታት አምላኪ ነበር። በአንድ አንድ ተመራማርወች ዘንድ የአቴንስ መንግስት ያቀረባቸው ክሶች በውሸት ላይ የተመሰረቱ ናቸው። የሆኖ ሆኖ፣ ክሪቶ የተሰኘው የፈላስፋው ጓደኛ ለጠባቂወቹ ጉቦ በመስጠት እንዲያመልጥ ሁኔታውን አመቻችቶ ነበር። ሶቅራጠስ ግን እምቢ በማለት ቀረ እንጂ አላመለጠም። ሶቅራጠስ ለፍርድ በቀረበ ጊዜ ሰፊ የሆነ የመከላከያ ክርክር በማቅረብ የአቴናን መንግስት ክስ ውድቅ ለማደርግ ሞክሯል። ከዚህ በኋላ ዳኞቹ ምን አይነት ቅጣት እንዲበይኑበት እንደሚፈልግ ሲጠይቁት፣ ለአቴና ህብረተሰብ ካበረከተው ጥሩ ተግባራቱ አንጻር በቀሪው ዘመኑ ሁሉ ነጻ እራት እንዲያመጡለት ተናገረ። ነገር ግን ፍርድ ቤቱ ወይ በቅጣት እንዲለቀቅ ወይንም ደግሞ እንዲገደል የእጅ ምርጫ አደረገ። ውጤቱም ሶቅራጠስ እንዲገደል የሚል ሆነ። ይሁንና ሶቅራጠስ ሞትን አይፈራም ነበር። ሞቱን ለማስቀረት ይቅርታም ሆነ ሌላ ማባበያ አላቀረበም። በርሱ ሥነ ምግባር መሰረት ላመነበት ነገር እስከመጨረሻ መቆሙ ሰናይ ድርጊት ነበር። ስለሆነም ሄምሎክ የተሰኘ መርዝ ጠጥቶ እንዲሞት ስለታዘዘ፣ መርዙን በመጠጣት አለፈ። የሶቅራጠስ ሃሳቦች ሶቅራጠስ የሰወችን ስህተት ለማሳየት ወደ ኋላ አይልም ነበር። እራሱም እንደማያውቅ ያስተምር ነበር። አለማወቄን አውቃለሁ የሚለው ጥቅስ ከዚህ ፈላስፋ ይመነጫል። ስለሆነም ሶቅራጠስ የዕውቀቱን ድንበር እና ልክ ያውቅ ነበር። ከስነ ምግባር አንጻር ሶቅራጠስ ያምን የነበረው የሰው ልጆች ዕኩይ ተግባር የሚፈጽሙት የተሻለ ነበር ስለማያውቁ ነው። ሶቅራጠስ እንደሚለው "ያልተመረመረ ህይወት ምንም ዋጋ የሌለው ህይወት ነው"። ማለቱ እያንዳንዱ ሰው ስለራሱ ህይወት አላማና ተግባር እንዲመረምር መልካም ነው የሚል ነው። ብዙው ሰው የሚያየውን ነገር ከልብ እንደማይመለከት/እንደማይገነዘብ ያምን ነበር። በተረፈ ሶቅራጠስ ስለ ህይወት ትርጉም እና ስለሰናይ ተግባራት ብዙ ጥይቄወችን በማቅረቡ ይጠቀሳል። እኒህ ጥያቄወች እስከ አሁኑ ዘመን የፍልስፍና ዋና ጥያቄና አነሳሽ ሃሳቦች ናቸው። ከሶቅራጠስ በፊት ፍላስፍና ማለት የሂሳብ ጥያቄወችን ለመመለስ የሚጥርና ስለ ተፈጥሮ አለም ጥያቄወችን የሚያቀርብ ነበር። እርሱ ግን ሥነ እውቀትን ፣ ሥነ ምግባርንና ፖለቲካን በመመርመር የፍልስፋናን አድማስ በጣም አስፍቶታል። ስለሆነም የምዕራቡ አለም ፈላስፋ በመባል ይታወቃል። የግሪክ ሰዎች
19730
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%88%8C%E1%8A%AD%E1%89%B5%E1%88%AE%E1%88%98%E1%8C%8D%E1%8A%90%E1%8C%A2%E1%88%B5%20%E1%8C%A8%E1%88%A8%E1%88%AB
ኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ
በብርሃን ፍጥነት የሚጓዙ ሞገዶች ኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ ይሰኛሉ። እያንዳንዳቸው ሞገዶች እርስ በርሳቸው ቀጤ ነክ(ፐርፔንዲኩላር) የሆኑና በአንድ ቅድሚያ (ፌዝ) የሚርገበገቡ የኤሌክትሪክ መስክ እና የመግነጢስ መስክ አላቸው። ሁለቱም መስኮች በተራቸው ሞገዶቹ ለሚጓዝበት አቅጣጫ ቀጤ ነክ ናቸው። የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ በሚኖረው የሞገድ ድግግሞሽ ይከፈላል። ከዝቅተኛ ድግግሞሽ ተነስቶ ወደ ከፍተኛ ድግግሞሽ ሲዘረዘር፣ በጣም ዝቅተኛው የኤሌክትሮመግንጢስ ጨረራ ድግግም የራዲዮ ሞገድ ሲሆን፣ ከዚያ ማይክሮዌቭ፣ ታህታይ ቀይ፣ በሰው ዓይን የሚታይ ብርሃን፣ ላዕላይ ወይንጸጅ፣ ኤክስ ሬይ ይልና ከሁሉ ከፍተኛ ድግግሞሽ ያለውን ጋማ ጨረርን በመያዝ ይጠቀለላል። እነዚህ የብርሃን ወንድሞች በተፈጥሯቸው ከብርሃን ጋር አንድ ቢሆኑም ፣ የሰው ዓይን ሊያያቸው ስለማይችል ብርሃን አይባሉም። ሆኖም ግን አንድ አንድ እንስሳት እነዚህን ሞገዶች መመልከት ይችላላሉ። ለምሳሌ ታህታይ ቀይ የሚባለው የብርሃን ታናሽ ወንድም፣ ለሰዎች እንደ ሙቀት ሆኖ ይሳመላ። ለምሳሌ የፀሐይ መሞቅ ከምትተፋው የታህታይ ቀይ ጨረራ ይመነጫል። በበረሃ የሚንከላዎሱ እባቦች ይህን ሞገድ በአይናቸው መመልከት ስለሚችሉ፣ ሙቀት ያለውን ማንኛውንም ነገር በጭለማ ሳይቀር ማየት ይችላሉ። ንቦች በተቃራኒ፣ የሰው ልጅ እማያየውን ላዕላልይ ወይን ጠጅ ሞገድ በዓይናቸው ማየት ስለሚችሉ፣ አበቦች ለንቦች ከሰው ልጅ የተለየ መልክና መልዕክት ያስተላልፋሉ። የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ፣ ከሞገድነት ባሻገር የእኑስነት ባህርይም ያሳያል። የጨረራው መሰረታዊ እኑስ ፎቶን ሲባል ለሞገዱ ጉልበት ተሸካሚ ነው። በአጠቃላይ መልኩ ማናቸውም የኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ አቅም እና እንድርድሪት አለው፤ መኖር ብቻ ሳይሆን ይህ አቅምና እንድርድሪት ወደ ቁስ አካላት ሊሻገር ይችላል። የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት (ፊዚክስ) ሞገዳዊ ሞዴል እኑሳዊ ሞዴል የጉዞ ፍጥነት የሙቀት ጨረራ እና ኤሌክትሮመግነጢስ ጨረራ የሙቀት አይነት ስለመሆኑ ኤሌክትሮመግነጢስ ስፔክትረም ራዲዮ ሞገድ ሂሳባዊ ቀመር ዋቢ መጻሕፍት የውጭ ማያያዣ የተፈጥሮ ህግጋት ጥናት
14958
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%89%B3%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%88%9D%20%E1%8D%8B%E1%89%B3
ለአፍታ የለውም ፋታ
ለአፍታ የለውም ፋታ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ