input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ከተለያዩ የነዳጅ ዘይት አቅራቢዎች የመጣው ሁሉ በአንድ የምርት አይነት ሊቀላቀል ይችላል።
|
እንደ ፐብሊክ አይ ዘገባ ከሆነ የስዊዘርላንዶቹ ኩባንያዎች በመቀላቀሉ ብቻ ሳይሆን በነዳጅ ዘይት ማመላለሻዎች አከፋፋዮች እና ማከማቻዎች ውስጥም ባለድርሻ ናቸው።
|
እነዚህ ኩባንያዎች በአፍሪቃውያን ላይ የከፋ የጤና እክል ስለሚያስከትለው የነዳጅ ዘይት የሚያወሳው ዘገባ ይፋ ሲሆን ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ አይደሉም።
|
በዚህ በስዊዘርላንድ ይህ ጎጂ የነዳጅ ዘይት ግብይት እንዲቆም የሚጠይቅ በ ሰዎች የተሰበሰበ ፊርማ አቅርበን ነበር።
|
የተሰበሰበውን ፊርማ በዚህ በጄኔቫ ትራፊጉራ ለተባለው ኩባንያ ስናቀርብ ምንም የለወጠ ነገር የለም።
|
ጥራቱ የተጓደለ የነዳጅ ዘይት የሚሸምቱት የምዕራብ አፍሪቃ ሃገራት ከፍተኛ የተፈጥሮ ዘይት ሐብት ክምችት ቢኖራቸውም ለማምረት አቅማቸው አይፈቅድም።
|
ኦሊቨር ክላሰን እንደሚሉት እጅ ያጠራቸው ሃገራት ርካሽ ግን ደግሞ ለጤና አስጊ የሆነውን የነዳጅ ዘይት ለመሸመት ተገደዋል።
|
ዘገባው ይፋ ከሆነ በኋላ የምዕራብ አፍሪቃ ሃገራት መንግሥታት የነዳጅ ዘይት ግብይታቸውን ከመሠረቱ ለመቀየር ቃል ገብተው ነበር።
|
ጋና እና ናይጄሪያ ቃላቸውን ጠብቀው ለሚሸምቱት የነዳጅ ዘይት የነበራቸውን የጥራት መሥፈርት አሻሽለዋል።
|
ነገር ግን በምዕራብ አፍሪቃ መንግሥታት እና ባለስልጣናት ዘንድ በተወሰነ ደረጃ የችግሩን አሳሳቢነት እንዲገነዘቡ አድርጓል።
|
ለከባቢ አየር ብክለት ያለውን አስተዋፅዖ እና የሚያስከትለውን የጤና እክል ሁሉም እንዲነጋገርበት አድርጓል።
|
የችግሩ ምንጭ እነዚህ ኩባንያዎች በአውሮጳ የማያደርጉትን በዚያ መሸጣቸው ነው።
|
መንግሥታቱ ለችግሩ በፍጥነት እልባት እንሰጠዋለን ሲሉ ለሕዝባቸው ተናግረው ነበር።
|
የጥራት መስፈርታቸውን ለማሻሻል እና ከአውሮጳ ጋር ለማስተካከል ፍላጎት እንዳላቸውም አሳይተዋል።
|
በተለይ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በጉዳዩ እጅግ ተቆጥተው ተከታታይ ክርክሮች እና ውይይቶች ተደርገዋል።
|
በአፍሪቃ መንግሥታት ላይ ከፍ ያለ ጫና የተፈጠረ ሲሆን ጋና እና ናይጄሪያ ለሚገዙት የነዳጅ ዘይት የጥራት መስፈርቱን በማስተካከል ቀዳሚ ሆነዋል።
|
ድርጅታችን ካሳካቸው ትልቅ ጉዳዮች ምን አልባትም ትልቁ ይኸ ነው።
|
አፍሪቃ ከአውሮጳ ከምትሸምተው የነዳጅ ዘይት በመቶው የሚያልፈው በአንትዎርፕ ሮተርዳም እና አምስተርዳም ወደቦች በኩል ነው።
|
ፐብሊክ አይ የተባለው ድርጅት እነዚህ ወደቦች የአውሮጳ የጥራት መሥፈርት የማያሟላውን የነዳጅ ዘይት ወደ አፍሪቃ ከማሻገር እንዲያግዱ ጥሪ አቅርቧል።
|
ኦሊቨር ክላሰን በሆላንድ እና ቤልጅየም የሚደረገው ክርክር በኩባንያዎቹ ላይ ጫና ያድራል የሚል ተስፋ አላቸው።
|
የአፍሪቃ የጥራት ደረጃ የሚባለውን በሚያመርቱት በሆላንድ እና በቤልጅየም ሰፊ ሕዝባዊ ውይይት እየተደረገ ነው።
|
ይኸ የጥራት ደረጃ በገበያው ቆሻሻ ነዳጅ ዘይት ተብሎ ይታወቃል።
|
እናም የስዊዘርላንድ የሸቀጥ ነጋዴ ኩባንያዎች ላይ ጫና የሚያሳድር ለውጥ ይኖራል ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
|
የጋናው ምክትል ፕሬዝዳንት ማሐሙዱ ባዉሚያ አገራቸው ገቢራዊ ያደረገችው አዲሱ የጥራት መሥፈርት ከምዕባውያኑ አሊያም ከምሥራቅ አፍሪቃ ሃገራት ጎራ እንደሚያሰልፋት ተናግረዋል።
|
ምክትል ፕሬዝዳንቱ የሰረሰር ሕመሞች እና ከፍተኛ ድኝ ሰልፈር ካለው የነዳጅ ዘይት የሚፈጠሩ የጤና እክሎችም ይቀንሳሉ ብለው ተስፋ አድርገዋል።
|
ናይጄሪያ ከውጭ የምትሸምተው ብቻ ሳይሆን በአገር ውስጥ የሚመረተው ጭምር አዲሱን የጥራት መስፈርት ማሟላት አለበት ብላለች።
|
በዚህም መሰረት ቻይና የኢንቴርኔት ነፃነት የለባቸውም በተባሉ ሀገራት ተርታ ተኛ ደረጃ የተሰጣት ስሆን ኢትዮጵያና ሶርያ ደግሞ ተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።
|
ይህም የኢንተርኔት አገልግሎትን ማገድ መልዕክቶች በኢንቴርኔት እንዳይሰራጩ መከልከል በዚህ ሂደትም የተጠቃሚዎቹን መብት መጣስ በአስደንጋጭ ሁኔታ መባባሱን የሚያሳይ መሆኑንን ድርጅቱ አስታውቋል።
|
የለንደኑ ቻታም ሃዉስ የተባለው የፖለቲካ ጥናት ተቋም የአፍሪቃ ፕሮግራም ተባባሪ ተመራማሪ ጀሳን ሞስል በኢትዮጵያ ዉስጥ ቴሌኮሙኒኬሼን ሴክቴሩ ነፃ አልሆንም።
|
በአጠቃላይ አሁንም መንግስት በኤኮኖሚ ትልቅ ሚና ኢየተጫወተ ይገኛል ኢሕአዴግም ዘርፉ ከመንግስት እጅ እንዳይወጣ ወስኗል።
|
መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት የተሌኮሙኒኬሼን መሰረተ ልማት ግንባታ ላይ ተሰማርተዋል ግን የግል የተሌኮሙኒኬሼን አገልግሎት ሰጭዎች የሉም።
|
ይህ ማለት ደግሞ ከሌሎች አጋሮች የበለጠ በኢትዮጵያ ዉስጥ ያለዉ የኢንቴርኔት ግኑኝነቶች ከሌሎች ሀገራት ጋር ሲነፃጸር እያሽቆለቆለ እንዲሄድ አድርጓል።
|
መንግስት የኢንቴርኔትን አገልግሎትን ሙሉ በሙሉ በመያዝ ገቢ ከማግኘቱም በተጨማሪ መንግስትን የሚቃወሙ ድምፆችን ለማፈንም ይጠቀምበታል ይላሉ ጀሳን።
|
እንደ ጃሳን በአገሪቱ ያሉ የኢንቴርኔት በተለይ የማህበራዊ መገናኛ ብዙሀን ተጠቃሚዎች ለመንግስት ራስ ምታት ሆነውበታል።
|
በጉዳዩ ላይ በዶይቼ ቬሌ የፌስቡክ ገፅ ተሳታፊዎችን አወያይተን ነበር።
|
የኢንቴርኔት አጋልግሎት ዘገምተኛ በመሆኑ ገንዘባቸዉን ኢየጨረሰባቸዉ እንደሆነ ቴሌኮሙኒከሼን ሲጠየቅም መልስ እንደማይሰጥ በዋትስአፕ አስተያየት የላኩም አሉ።
|
በቅርቡ ኢትዮጵያ ማህበራዊ መገናኛ ብዙሀንን የሚገድብ ረቅቅ አዋጅ እያዘጋጀች ነዉ ተብሎ ቢወራም የመንግስት ባለስልጣናት ግን አስተባብለዋል።
|
ከኢትዮጵያ መንግስት በኩል በፍሪደም ሃዉስ ዘገባ ላይ የበለጠ መረጃ ለማግኘት ያደረግነዉ ሙከራ አልተሳካም።
|
ዓለም የባልካን ጎርፍ ያስከተለው መዘዝ በባልካን አካባቢ ሃገራት ካለፈው ቅዳሜ አንስቶ በተከሰተ የጎርፍ መጥለቅለቅ የሟቾቹ ቁጥር እየጨመረ ነው።
|
አንዳንድ ድርጅቶች ተጨማሪ የውሃ ሙላት አደጋ ሊከሰት እንደሚችል እያስጠነቀቁ ነው።
|
በባልካን አካባቢ በሚገኙ ሃገራት በቦስንያ ክሮሺያ እና ሰርቢያ ውስጥ የተከሰተው የጎርፍ መጥለቅለቅ እስከ አሁን ድረስ ከ የማያንሱ ሰዎችን ወስዷል።
|
በተለይ ሳቫ በሚባለው ወንዝ አቅራቢያ ያለው ሰሜናዊ የቦስኒያ አካባቢ ሰብረው በወጡ ወንዞች ተጥለቅልቋል።
|
ሕንፃዎች ጎርፉ ባመጣው ማጥ እና የውሃ ሙላት ተውጠው ጣሪያዎቻቸው ብቻ ነው የሚታዩት።
|
የሰርቢያ ነዋሪዎች ሌላ ተጨማሪ የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ሊከሰትባቸው እንደሚችል ተተንብዮዋል።
|
ጎርፉን ለመከላከል በሚልም ሳባች ሚትሮቪቻ ቤልግሬድ እና ኦብሬኖቫች በተባሉ አካባቢዎች በሚሊዮናት የሚቆጠሩ በአሸዋ የተሞሉ ከረጢቶች ተከምረዋል።
|
ሰኞ ማታ ከ የኦብሬኖቫች ነዋሪዎች ያህሉ ከተማዋን እንዲለቁ ተደርገዋል።
|
ሠርቢያ መዲናም ጭንቅ ውስጥ ሆና ነዋሪዎቿ ከሠዓት ጋር ሩጫ ይዘዋል።
|
ከ ዓመታት ወዲህ አደገኛው በተባለለት የባልካን የጎርፍ አደጋ ከከተሞች ባሻገር የገጠር አካባቢዎችም ከፍተኛ ጉዳት እንደተከሰተባቸው ተነግሯል።
|
የሠብዓዊ ርዳታ ድርጅት ውስጥ የሚያገለግሉት ፍሪትስ ኖይበርግ የባልካን ሃገራት የጎርፍ መጥለቅለቅ በጎርፉ የተነሳ ገበሬዎች በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድተዋል።
|
ዝናቡ መውረድ ከጀመረ አራት ሣምንታትን አስቆጥሯል እናም በሚቀጥሉት ሣምንታት ካላባራ ምርት የሚባል ነገር አይኖርም።
|
በእዚህ ዓመት የሚበቅል ነገር ከሌለ የሕዝቡ ቀለብ ምን ሊመስል እንደሚችል መገመት ይቻላል።
|
ጎርፉ አግበስብሶ ካመጣቸው የቆሻሻ ቁልሎች ባሻገር ውሃው በነዳጅ ዝቃጭ ተበክሏል።
|
የውሃው መበከል እንደ ታይፎይድ እና የጉበት መመረዝ ዓይነት በሽታዎችን ሊያስከትል ይችላልም ተብሏል።
|
ከእዚያ ባሻገር በሺህዎች የሚቆጠሩ ላሞች አሣሞች በጎች ውሾች እንዲሁም ሌሎች እንስሳት በመሞታቸው ወረርሺኝ ሊከሰት ይችላል ሲሉም ተንታኞች ፍራቻቸውን ገልጠዋል።
|
በአካባቢው የሚገኝ ሄልፕ የተባለው የሠብዓዊ ርዳታ ድርጅት ኃላፊ የሆኑት ክላውስ ሞክ ፍራቻቸውን እንዲህ ይገልጣሉ።
|
ውሃው እየቀነሰ ሲሆን በተመሳሳይ ጊዜ የዓየር ሙቀቱ እየጨመረ ነው።
|
ይኽም ፈንጂዎቹ በካርታ ላይ ይገኙባቸው የነበሩ ጥቁምታዎች የተዛቡ እንዲሆኑ አድርጓል።
|
ፍሪት ኖይበርግ የሰርቢያ የጎርፍ መጥለቅለቅ ከሔሊኮፕተር ሲቃኝ ይኽ ማለት የፈንጂ ቃጣና ተብለው ካርታ ላይ ምልክት የተደረገባቸው መስኮች አሁን ተዛብተዋል።
|
እናም ሰዉ መንገድ ላይ ሲሄድ ፈንጂ ላይ ላለመቆም ጥንቃቄ ማድረግ አለበት።
|
ከቦስኒያ የሚነሱ ወንዞች ፈንጂዎቹን ወደ ሌሎች ደቡብ አውሮጳ ሃገራት ይዘው እንዳይሄዱ አስግቷል።
|
የፈንጂዎቹ ማቀጣጠያ በጎርፉ የተነሳ ርጥበት ስላጋጠማቸውም ባልተጠበቀ መልኩ ሊፈነዱ ይችሉ ይሆናል ተብሏል።
|
የኃይድሮ ኤሌክትሪክ ማመንጫዎችንም በጎርፉ የተወሰዱ ፈንጂዎች እንዳይመቱ ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል።
|
የጎርፉ አደጋ ለተጋረጠባቸው ነዋሪዎች የርዳታ ርብርብ እየተደረገ ሲሆን የጀርመን የርዳታ ድርጅቶች የቴክኒክ እገዛ እያደረጉ እንደሚገኙ ተጠቅሷል።
|
ጀርመን እስካሁን ለጉዳቱ ሰለቦች የሚውል በሚል ዩሮ ርዳታ እንደሰጠች ከውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የተገኘው መረጃ ጠቁሟል።
|
ባህል ቤተ ውበት በአርጎባ በየትኛውም ባህል ውስጥ የሚኖሩ ህዝቦች ውበትን ያደንቃሉ።
|
ውበት የአንድ ነገር መስህብ የሚያረካ ወይም የሚያስደስት ገጽታ ነው።
|
ቤተ ውበት በአርጎባ የአርጎባ ብሄረሰብ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች ማለትም በአማራ በኦሮሚያ በአፋርና በሀረሪ ውስጥ ይኖራሉ።
|
አርጎባ የሚለው የብሄረሰቡ መጠሪያ አረብ ገባ ከሚለው የመጣ መሆኑ ይነገራል።
|
የአርጎባ ቋንቋ ወደ አማርኛ ቋንቋ ዘዬ ወሰድ ቢያደርገውም የተለየና ራሱን የቻለ ቋንቋ ነው።
|
በአርጎባ ብሄረሰብ የአለባበስ የሰርግ የሀዘን ስርአቱ ሌሎችም ማንነቱን መግለጫ የሆኑ ባህሎች አሉ።
|
ጭስ የአርጎባ የሴቶች ውበት መጠበቂያ መሆኑን ሁለት የብሄረሰቡ ተወላጆች አጫውተውኛል።
|
የአጠቃቀሙ ሂደት ምን እንደሚመስል ወ ት ጀሚላን ጠይቂያት ነበር።
|
ወይባ የራሱ የሆነ ሽታ ለመቀየር ጠረንዋ እንዲጣፍጥ አዝጋሮውን ትጠቀማለች።
|
ወይባ ጭስ ከውበት ባለፈ በጤናው በኩል ፍቱን ፈውስ እንደሆነ ወ ት ጀሚላ ገልጻልኛለች።
|
በወጣትነቷ ጭሱን ትታጠን ከነበረ ውበቷ ብታረጅ እንኳን ወዟ እንዳለና እንዳማረባት ምስክርነት በእይታ መስጠት ይቻላል ትለናለች ጀሚላ።
|
ነገር ግን ልታገባ ያለች ሙሽራ ከሰርጓ ቀን ቀደም ብላ ወይባ ትሞቃለች።
|
ውበቷ ለ ወር ምንም ሳትጠቀም ሊቆይ እንደሚችል ወ ት ጀሚላ ገልጻልኛለች።
|
የአርጎባ ሴት ከውበት ማስዋቢያም ባለፈ ለባልዋ ፍላጎቷን የምትገልጽው ጭሱን በመታጠን ነው።
|
ሚስት የጾታዊ ግንኙነት ፍላጎት ሲኖራት በቃላት መግለጽ አይጠበቅባትም እንደአርጎባ ብሄረሰብ።
|
ወሮ ከድጃ ከ አመታቸው ጀምሮ ለተከታታይ አመታት አሁን እስካሉበት እድሜ ድረስ በሳምንት ሁለት ጊዜ የወይባ ጭስ እንደሚሞቁ ነግረውኛል።
|
በአፋር ክልል የአርጎባ ልዩ ወረዳ ባህል ቱሪዝምና የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ ቤት ሀላፊ ናቸው።
|
የማንነቱ መገለጫ የሆኑ እሴቶቹን እንዳይጠፋ በመንከባከብ ከትውልድ ትውልድ እንዲተላለፍ በተለያዩ ግንዛቤ በማስጨበጫ መንገዶች ለህብረተሰቡ የማስተላለፍ ስራ እየተሰራ እንደሆነ ገልጸውልኛል።
|
ባህል የማንነት መገለጫ መሆኑን አውቆ እንዲጠብቅ ከፍተኛ ጥረት እየተደረ ነው አቶ ኑርሁሴን እንዳሉት።
|
የኬንያ መንግስት መንገዶቹን የዘጋዉ ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስነዉ ድንበር በርካታ ሕገ ወጥ ጦር መሳሪዎች ከተያዙ በኋላ ነዉ።
|
አንድ የኬንያ ባለስልጣን ግን መንገዶቹ በኢትዮጵያና በኬንያ መንግስታት ስምምነት መዘጋታቸዉን አጋልጠዋል።
|
የሐዋሳዉ ወኪላችን ሸዋን ግዛዉ ወጋየሁ ያነጋገራቸዉ የሞያሌ ነዋሪዎች እንደሚሉት መንገዶቹ በመዘጋታቸዉ የትራንስፖርትና የህዝብ ዝዉዉር ተስተጓጉላል።
|
መነኮሳትን ጨምሮ ክሳቸው የተቋረጠ ተጠርጣሪዎች ተፈቱ ኢትዮጵያ መነኮሳት እና የዩኒቨርሲቲ መምህራንን ጨምሮ የቀረበባቸው ክስ የተቋረጠላቸው ተጠርጣሪዎችን እየፈታች ነው።
|
የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ሁኔታዎችን ለማየት ወደ አዋሽ ተጉዞ ነበር።
|
የትግራይ ምክትል ርዕሠ መስተዳድር ያስተላለፉትን ማስጠንቀቂያ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
በሀገሪቱ የሚካሄደው ለውጥ እንዳይሰናል ህብረተሰቡ በመጪው ዓመት መቃቃር እና ጥላቻን ከሚያስከትሉ አባባሎችም እንዲርቅም ጠይቀዋል።
|
አቡነ ማትያስ ዛሬ አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ህዝቡ ከምንም በላይ ለፍቅር እና ለአንድነት ቦታ እንዲሰጥ ተማጽነዋል።
|
መግለጫውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል።
|
በቻርልስ ቴይለር ላይ የተላለፈው የጥፋተኝነት ብይን ለሌሎች መቀጣጫ እንደሚሆን ነው ናይጀሪያዊው ጂብሪል ኢብራሂም ከዴሞክራሲና ልማት ማዕከል ያምናሉ።
|
በሥልጣን ላይ ያሉ መሪዎች በሥልጣን ላይ ባሉበት ጊዜ ለሚወስዱት ርምጃ ሁሉ በኃላፊነት ሊጠየቁ እንደሚችሉ ጠቋሚ ነው።
|
ቴይለርም በሥልጣን በነበሩበት ጊዜ የመንግሥትን ንብረት ለመግደል፡ ለማጥፋት፡ ለመስረቅ እና ሰዎችን አካል ተጎጂ ለማድረግ ተጠቅመውበታል።
|
እና በስብዕና አንጻር ለፈፀሙት ወንጀል ተገቢውን ቅጣት ማግኘት አለባቸው።
|
የቀድሞው የላይቤርያ ፕሬዚደንት ቻርልስ ቴይለር የተላለፈውን ብይን የተመድ እና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች አሞገሱ።
|
ይህ በዓለም አቀፍ የሕግና ፍትህ አሰራር ላይ ያላጥርጥር ታሪካዊ ሂደት መሆኑንም ፒላይ አክለው አስረድተዋል።
|
ዓለም አቀፉ የወንጀል መርማሪ ሕግ ምን ያህል መጠናከሩን፡ ማለትም፡ ከፍተኛ ባለሥልጣናትን ሳይቀር በኃላፊነት ከመጠየቅ ወደኋላ እንደማይል አሳይቶዋል።
|
በጣም በከፍተኛ ሥልጣን ላይ ያሉና የነበሩ ሁሉ በዓለም አቀፉ ሕግ ፊት ተጠያቂ ናቸው።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.