input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የኬንያ ጦር የአሸባብ የጦር ሰፈር ያላቸውን አካባቢዎች በተዋጊ የጦር አውሮፕላኖች ለሁለት ተከታታይ ቀናት መደብደቡን አሶሼትድ ፕሬስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
|
በኢትዮጵያ የሰላምና የልማት ዓለም ዓቀፍ ተቋም የምሥራቅ አፍሪቃ ጉዳዮች የፖለቲካ ተንታኝ አቶ አቤል አባተ ጥቃት ተፈጽሞብን ዝም አላልንም።
|
በጋሪሳ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ አራት የአሸባብ ታጣቂዎች ሰዎችን ሲገድሉ ከጸጥታ ሃይሎች ይልቅ ጋዜጠኞች ቀድመው በቦታው መድረስ ችለዋል ተብሏል።
|
ከአራቱ ታጣቂዎች መካከል አንደኛው የኬንያ ማንዴራ ግዛት ባለስልጣን ልጅ እና በናይሮቢ ዩኒቨርሲቲ የህግ ተማሪ ነበር።
|
ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጥቃቱ በተፈጸመ ማግስት ጥቃቱን እንዳይደርስ ባለመከላከላቸዉ ተጠያቂ ያደረጉት ባለስልጣን ባይኖርም ተጨማሪ የጸጥታ ሃይል ያስፈልገናል ሲሉ ተደምጠዋል።
|
አምስቱ ተመርማሪዎች ለጥቃቱ ፈጻሚዎች የጦር መሳሪያ ሳያቀብሉ አይቀርም በሚል ጥርጣሬ መያዛቸውን አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ የዜና ወኪል ዘግቧል።
|
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ሮበርት ሙጋቤ ዚምባዌ ሮበርት ሙጋቤ በ ዓመታቸው ከአፍሪቃ በእድሜ የገፉት መሪ ናቸው።
|
እኢአ በ ዓም የዝምባዌ ፕሬዚዳንት ሆነው ሲመረጡ ትልቅ ተስፋ ተጥሎባቸው ነበር።
|
ይሁንና በሀገሪቷ ከፍተኛው የፋይናንስ እና የምግብ እጦት ቀውስ ተከሰተ።
|
ባለፈው ዓመት ሙጋቤ የአንድ መሪ የስልጣን ዘመን ለአምስት ዓመታት ቢበዛ ሁለት ጊዜ እንዲመረጥ ገደብ ጣሉ።
|
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ቴዎድሮ ኦቢያንግ ኤኻቶሪያል ጊኒ እንደ ኦቢያንግ እስካሁን አፍሪቃ ውስጥ ለረዥም ዓመታት የመራ መሪ የለም።
|
እኢአ ዓም ነበር የዛሬው ዓመት አዛውንት በነዳጅ ዘይት ሀብታም የሆነችውን የኤኻቶሪያል ጊኒ ስልጣን የተቆናጠጡት።
|
ሥልጣን ከያዙ ከ ዓመታት በኋላም ህዝቡ በነፃ ምርጫ ለፕሬዚዳንትነት መረጣቸው።
|
በዚህም ሕግ መሰረት ለአንድ መሪ ሁለት ባለ ዓመት የስልጣን ዘመን ብቻ ይፈቅዳል።
|
ከዚህም ሌላ የአንድ መሪ እድሜን በፊት ከነበረበት ወደ ዓመት ከፍ አድርጓል።
|
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶሽ አንጎላ የአንጎላው መሪ በእድሜ ከኦቢያንግ ሁለት ወር ያንሳሉ።
|
ለመጀመሪያ ጊዜ ህገ መንግሥቱ ተገግባራዊ ከሆነ በኋላ የተመረጡት ግን ገና እኢአ በ ዓ ም ነው።
|
በ ሩ ህገ መንግሥት መሰረት አብዛኛውን ድምፅ ያገኘው የፓሪቲ ሊቀመንበር የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ይሆናል።
|
የአንጎላ ጠንካራ ፓርቲ አሁንም የዶስ ሳንቶሽ ፓርቲ ስለሆነ የ ዓመቱ መሪ አሁንም ለተወሰኑ ዓመታት ስልጣን ላይ የመቆየት እድል አላቸው።
|
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ዮዌሪ ሙሴቬኒ ዩጋንዳ እኢአ በ ሙሴቬኒ አምባገነን የሚሉትን የአቦቴን ስርዓት ገርስሰው ስልጣን ያዙ።
|
በ ዎቹ መጨረሻ የቀድሞው የጦር ባልደረባቸውን ሂሰኔ ሀብሬን አስወግደው በ የቻድ ፕሬዚዳንት ሆኑ።
|
በ እና በ ዓም እሳቸውን ከስልጣን ለማውረድ የተደረጉ የአማፂያን ሙከራ አክሽፈዋል።
|
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ፓውል ቢያ ካሜሮን እኢአ ከ ዓም አንስቶ ፓውል ቢያ ምዕራብ አፍሪቃዊቷን ሀገር ካሜሮንን ይመራሉ።
|
በህገ መንግሥቱ መሰረት ከ ዓ ም ጀምሮ ዳግም ለምርጫ መቅረብ አይችሉም ነበር።
|
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ጆሴብ ካቢላ ኮንጎ ዶሞክራቲክ ሪፖብሊክ ካቢላ ከሌሎች አቻቸው ጋር ሲነፃፀሩ ወጣት ሊባሉ ይችላሉ።
|
የ ዓመቱ መሪ ስልጣን የጨበጡት እኢአ በ ዓ ም ሲሆን ይህም አባታቸውን ተክተው ነው።
|
አባታቸው ሎራ ዲሴሬ ካቢላ በአንድ አንጋቻቸው ሲገደሉ ልጃቸው ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ።
|
በሌላ በኩል የፕሬዚዳንቱን የስልጣን ጊዜ ለ ዓመታት በሁለት ጊዜ ምርጫ እንዲገደብ እና የሕገ መንግሥት እንዲለወጥ ጠይቀዋል።
|
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ዴኒስ ሳሶ ንጉሶ ኮንጎ ግትር አቋም አላቸው።
|
እኢአ ዓም ስልጣን የያዙት ንጉሶ በ በነፃው ምርጫ ተሸንፈዋል።
|
ከዛም ለ ዓመታት ውጭ ሀገር ከቆዩ በኋላ ተመልሰው አገራቸው በመግባት በኃይል ስልጣኑን ተረክበዋል።
|
የ ቱ ህገ መንግሥት የአንድ መሪን የእድሜ ገደብ ቢበዛ ዓመት ላይ ይደነግጋል።
|
በዚህ መሰረት የ ዓመቱ ንጉሶ በ ቱ ምርጫ መሳተፍ አይችሉም።
|
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ብሌዝ ኮምፓኦሬ ይበቃል።
|
የ ዓመቱ ኮምፖኦሬ እኢአ በ ዓ ም ነው በመፈንቅለ መንግሥት ስልጣን ለመጀመሪያ ጊዜ የያዙት።
|
ከ ዓመታት በኋላ በሀገሪቱ የመጀመሪያው ምርጫ ተካሄደ ከዛን ጊዜ አንስቶ ኮምፓኦሬ ሁሌም ምርጫ እንዳሸነፉ ነው።
|
በ ዓም ህገ መንግሥቱን ቀይረውም ሁለት ጊዜ የስልጣን ጊዜያቸውን አራዘሙ።
|
ማብቂያ ያጣው የአፍሪቃ መሪዎች የስልጣን ጥም ምዋቲ ሳልሳዊ ስዋዚላንድ ንጉሱ ያለ ምንም ህገ መንግሥት ለውጥ ነው የመሩት።
|
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ያለ ምንም የዲሞክራሲ መመሪያ ሀገሪቷን እየመሩ ይገኛሉ።
|
በሌጎስ የውሃ ዳርቻ በርብራብ እንጨት ላይ ነው ሰፈሩ የተገነባው ።
|
ትምህርት ድህነትን ለመዋጋት እንድ ጠንካራ መሳሪያ ተድርጎ ይታያል ።
|
ድህነት የተስፋፋበት የማኮኮ ሰፈር ልጆች ግን ትምህርት የማግኘት እድል የላቸውም ።
|
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት ጥቃት በፖሊስ ሌጎስ ውስጥ አንድ የሞተርሳይክል ታክሲ ነጂ በአደባባይ ይቅርታ ይጠይቃል ።
|
እጎአ ዓም የሌጎስ የከተማ አስተዳድር የሞተርሳይክል ታክሲዎች አውራ ጎዳና ላይ እንዳያሽከረክሩ ከልክሏል ።
|
ይህንንም ትዕዛዝ ፖሊስ በኃይል ርምጃ ተግባራዊ ለማድረግ ሲጥር ይታያል ።
|
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት የመዘገብ መብት የሶማሊያ ጋዜጠኞች ባልደረቦቻቸው መታሰራቸውን እና መገደላቸውን በመቃወም ሰልፍ ወጥተዋል።
|
የዚህ የተቃውሞ ሰልፍ ዋና ምክንያት የአንድ ጋዜጠኛ መታሰር ነበር ።
|
ጋዜጠኛው የታሰረው የመንግስት ወታደሮች ደፈሩኝ ላለች አንዲት ሴት ቃለ መጠይቅ በማድረጉ ነበር ።
|
በዚህ የተነሳም ሶማሊያ ከዓለም ለጋዜጠኞች አደገኛ ከሚባሉት አገሮች አንዷ ናት።
|
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት የወሲብ ጥቃት ኒኪዌ ማሳንጎ በ አመታቸው ነበር ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ የወሲብ ጥቃት የደረሰባቸው ።
|
በጭስ አደንዝዞኝ መሆን አለበት ድብን ያለ እንቅልፍ ወስዶኝ ነበር።
|
ማንነቱን እንዳላውቅ አይንሽን ጨፍኚ ይል ነበር ሲሉ ይገልፃሉ ማሳንጎ ።
|
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት ናፍቆት እኚህ ደቡብ አፍሪቃዊ ከ ዓመታት በላይ ወህኒ ቤት ቆይተዋል ።
|
ፊታቸው ላይ ያለው እያንዳንዱ ንቅሳት የአንድ ቡድን አባል መሆናቸውን እና ያላቸውን ደረጃ የሚያሳይ ነው።
|
ማንም ሰው ምንም ዓይነት የኑሮ ደረጃ ይኑረው ውበት እንዳለው ጉርድ ፎቶዋቸው ያመላክታል ።
|
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት ጤናማ ልጅ ዛይቱኒ በደስታ ጨቅላዋን ታቅፋለች ።
|
ዛይቱኒ ሆስፒታል እስክታገኝ ከምትኖርበት ቤት ጥቂት ሜትር ብቻ ነበር መሄድ የነበረባት ።
|
ይህ ትንሽ ሆስፒታል ዲፍ በሚባል መንደር በኬንያ እና ሶማሊያ ድንበር ላይ ይገኛል ።
|
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት የህዝብ የቁጣ እርምጃ አንድ ሰውዬ በደቡብ አፍሪቃ ኬፕታውን በአደባባይ መንገድ ላይ በገመድ ታስሮ ይጎተታል ።
|
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት ማፈናቀል እኚህ እናት ከ ልጆቻቸው ጋ መንገድ ላይ ያለቅሳሉ ።
|
እሳቸው እና ቤተሰባቸው ከሚኖሩበት የቻድ መዲና ንጃሜና በጉልበት ተባረዋል ።
|
መኖሪያ ቤታቸው የሚገኝበት ቦታ ላይ ዘመናዊ ሆቴል ይሰራል ተብሏል ።
|
ለዚህ ሆቴል ሥራ ሲባል ከ ሰዎች በላይ ከመኖሪያ ቤታቸው ተፈናቅለዋል ።
|
የአፍሪቃ ትኩረት የመገናኛ ብዙኃን ሽልማት የድብደባ ቅጣት የኬንያ ሰላም አስከባሪዎች ቦኒፌስ ዋንጊ የተባለውን የመብት ተሟጋች ተሸክመው ይወስዳሉ ።
|
ይህ የሆነውም የሰራተኛ ማህበር አባልን ከሃዲ ሲል በመሳደቡ ነው ።
|
በደሉ ሀሳቡን በነፃ የመግለፅ ሰብዓዊ መብቱን ተጠቅሞ በመናገሩ ነው ።
|
በኬፕታውን ዙሪያ በሚገኙ ጎስቋላ ሰፈሮች የሚኖሩ ሰዎች መፀዳጃ ክፍል ማግኘት ጭራሽ የማይታሰብ ነው ።
|
የከተማው መፀዳጃ ቤቶች በሙሉ ከመጠን በላይ የሞሉና የቆሸሹ ናቸው ።
|
ሰዎች ባለው ከፍተኛ ወንጀል ሳቢያ ከቤታቸው ወጥተው መፀዳጃ ቤት ከመሄድ ይልቅ ቤታቸው ውስጥ በፖፖ መፀዳዳቱን ይመርጣሉ።
|
ባላደራስ ዛሬ ከባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አደረገ
|
ኤኮኖሚ ማይክሮ ክሬዲት በኢትዮጵያ በዓለም ላይ ከአንዲት ዶላር ባነሰች የዕለት ገቢ ኑሮውን የሚገፋው ድሃ ሕዝብ ዛሬ ከሚሊያርድ ይበልጣል።
|
የኦክስፋም ግብረ ሰናይ ድርጅት ዓለምአቀፍ አማካሪ ሊንዳ ማዮክስ ዛሬ ከለንደን በስልክ እንደገለጹልኝ ከሆነ በጉባዔው ላይ ያንያህል የረባ ዕርምጃ ለማድረግ አልተቻለም።
|
ግን ለሴቶች በኤኮኖሚ መጠናከር የሚያመች ይህ ነው የሚባል ራዕይ እስካሁን ገሀድ አልሆነም።
|
ሁሉም ነገር መሠረታዊ ፍላጎቶችን በማሟላቱን ምርትን በመሸጡ የተወሰነ ነው።
|
ኩባንያዎቹ በአውሮጳ ገበያ የሚሸጡት የነዳጅ ዘይት ከ በመቶ በላይ የድኝ ሰልፈር ይዘት እንዲኖረው አይፈቀድላቸውም።
|
የምዕራብ አፍሪቃ አገራት የነዳጅ ዘይት ከውጭ አገራት ሲሸምቱ ያስቀመጡት መሥፈርት ዜጎቻቸውን ለውስብስብ ሕመሞች የሚዳርግ እንደሆነ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
|
እንዲህ ዝቅተኛ የጥራት ደረጃ ያለው የነዳጅ ዘይት ሲሸምቱ ከከረሙ የአፍሪቃ አገሮች መካከል ጋና እና ናይጄሪያ ቁርጥ ውሳኔ አሳልፈዋል።
|
እንደ አይቮሪ ኮስት ቤኒን ቶጎ አሊያም ማሊን የመሳሰሉ ሌሎች የምዕራብ አፍሪቃ አገሮችም ይኸንኑ ይከተላሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
|
ይኸኛው ግን በአውሮጳ አሊያም በአሜሪካ ከተቀመጠው የጥራት ደረጃ አኳያ አምስት እጥፍ ብልጫ ያለው ነው።
|
ነገር ግን ቀድሞ ከነበረው እጥፍ የሚቀንስ በመሆኑ ደስተኞች ነን።
|
ምን አልባት የጋና እና የናይጄሪያን ተምሳሌታዊ እርምጃ ሌሎች አገሮች ይከተሉ ይሆናል።
|
ፐብሊክ አይ የተባለው መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት በስምንት የአፍሪቃ አገሮች የሚሸጠውን ነዳጅ ዘይት ለሦስት ዓመታት ባደረገው ምርመራ ፈትሿል።
|
ድርጅቱ በናሙና ከፈተሸው የነዳጅ ዘይት ውስጥ ከሁለት ሦስተኛው በላይ የሚሆነው ከአውሮጳ ገበያ ከሚሸጠው እጥፍ የድኝ ሰልፈር ይዞታ ያለው ነበር።
|
የናይጄሪያዋ ሌጎስ ሚሊዮን ነዋሪዎች አሏት የከተማይቱ የሕዝብ ቁጥር በጎርጎሮሳዊው ዓ ም በእጥፍ ይጨምራል ተብሎ ይጠበቃል።
|
የምዕራብ አፍሪቃዎቹ ከተሞች ፈጣን እድገት እና በቀጣናው እየተበራከተ የመጣው አሮጌ መኪኖች አጠቃቀም ለከተሞቹ የአየር ብክለት ተጠቃሽ ምክንያቶች ናቸው።
|
ዝቅተኛ የጥራት ደረጃ ያለው የነዳጅ ዘይት አስተዋፅዖም ቀላል አይደለም።
|
የነዳጅ ዘይት ብክለት ለአስም የሳንባ ነቀርሳ እና የሰርሰር ሕመሞች ያጋልጣል።
|
ኦሊቨር ክላሰን ድርጅታቸው በነዳጅ ዘይት ግብይት ኢንደስትሪው ውስጥ መሠረታዊ ለውጥ እንዲመጣ ጥረት ሲያደርግ መቆየቱን ያስታውሳሉ።
|
በአውሮጳ በተለይም በአገራቸው የማይሸጡትን ወደ አፍሪቃ የሚልኩት የስዊዘርላንድ ኩባንያዎች የንግድ ሥልት ሕገ ወጥ ነው ሲሉ ሥራ አስፈፃሚው ይወቅሳሉ።
|
ባለፈው መስከረም ይፋ ያደረግንው ዘገባ የስዊዘርላንድ የሸቀጥ ነጋዴዎች የሚከተሉትን ሕገ ወጥ የንግድ ሥልት አጋልጧል።
|
የሚሸጡት የነዳጅ ዘይት በውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው ሰልፈር ስለያዘ በጃፓን አውሮጳ አሊያም በዩናይትድ ስቴትስ ለመሸጥ የተከለከለ ነው።
|
ኩባንያዎቹ የተከተሉት በሌሎች አገሮች የተከለከለውን ዝቅተኛ ጥራት ያለው ነዳጅ ዘይት ለአፍሪቃ በመሸጥ ላይ የተመሠረተ የንግድ ሥርዓት ነው የተከተሉት።
|
ይኸን ጥናት ስናከናውን የንግድ ሥርዓቱን በጥልቀት ፈትሸን በቀዳሚዎቹ የስዊዘርላንድ ኩባንያዎች ላይ ተፅዕኖ ለማሳረፍ ሞክረናል።
|
በአፍሪቃ የሚገኙ አጋር ድርጅቶቻችን በመንግሥቶቻቸው ላይ ጫና እንዲያደርጉ አድርገናል።
|
ምክንያቱም ይኸ የንግድ አካሔድ ፍትኃዊ አይሁን እንጂ ሕገወጥ አይደለም።
|
በምዕራብ አፍሪቃ ገበያዎች የሚሸጠው የነዳጅ ዘይት መርምረን ያገኘነው አስደንጋጭ ውጤት ነው።
|
በአንድ በኩል በስዊዘርላንድ ያለሐፍረት በትጋት እና በሥልታዊ አካሔድ ጥራቱ የተጓደለ የነዳጅ ዘይት የሚሸጡ ኩባንያዎችን ስንሟገት ነበር።
|
በሌላ በኩል በምዕራብ አፍሪቃ የሚገኙ አጋሮቻችን በዚህ የነዳጅ ዘይት የጤና እክል የገጠማቸው ዜጎች ዋይታ በመንግሥቶቻቸው እንዲደመጥ ግፊት ያደርጉ ነበር።
|
ዘገባው በተለይ ጥራቱ የተጠበቀ የነዳጅ ዘይት እጅግ ከተበከለው ጋር በመቀላቀል በአፍሪቃ ገበያ የሚነግዱት ላይ ትኩረት አድርጓል።
|
ሙሉ በሙሉ ጥራቱን ያልጠበቀው ቅልቅል ነዳጅ ዘይት በገበያው የአፍሪቃ የጥራት ደረጃ ተብሎ ይታወቃል።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.