input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የዚህ ህግ ዓላማ ሰርቢያ ቦስኒያና ሌሎች ሃገራትን የተረጋጉና አስተማማኝ ከሚባሉ ሃገራት ዝርዝር ውስጥ ማስገባት ነው ።
|
ይህ ከተደረገም ከነዚህ ሃገራት የሚመጡ የተገን ጥያቄ ማመልከቻዎችን ወዲያውኑ ውድቅ ለማድረግ ይቻላል ።
|
ለስደተኞች መብት ተቆርቃሪው ድርጅት ምክትል ሃላፊ ቤርንት ሜሶቪክ ይህ ትርጉም የለሽ አሰራር ነው ይላሉ ።
|
ጀርመን ተገን እንዲሰጣቸው ከሚጠይቁት መካከል የተሻለ እድል ያላቸው ሶሪያውያን ናቸው ።
|
በጥብቅ መስፈርት ተመርጠው እስካሁን ጀርመን የገቡት ግን ብቻ ናቸው ።
|
ከዚህ በተጨማሪም በሌሎች መንገዶች ጀርመን የገቡ የሶሪያ ስደተኞች ጥገኝነት እንዲሰጣቸው አመልክተዋል ።
|
የሶሪያ ስደተኞች ጀርመን ከሚገኙት ተገን ጠያቂዎች ከፍተኛውን ቁጥር ይይዛሉ ።
|
የተገን ጠያቂዎቹ ብዛትና ጀርመን ልትቀበል ቃል የገባችው የሶሪያ ስደተኞች ቁጥር የሚመጣጠን አይደለም ።
|
ሁሌም ወደነርሱ የምንጠቁማባቸው ሌሎቹ ቁጥሩ ሊታመን የማይችል ስደተኛ ጫንቃቸው ላይ ተጭኗል ።
|
ከኛ በኤኮኖሚ እጅግ ደካማ በሆኑ ጎረቤት ሃገራ ከሁለት ሚሊዮን የሚበልጡ ስደተኞች አሉ ።
|
እኛ ደግሞ ምን ማድረግ እንችላለን ብለን ራሳችንን መጠየቅ አለብን ።
|
አንዳንድ ጀርመናውያን አስተያየት ሰጭዎች ጀርመን ስደተኞች በብዛት ከተቀበለች ጫናው ይከብዳታል ሲሉ ስጋታቸውን ይገልፃሉ ።
|
ሪኮቭስኪ ግን ለዚህ መልስ የሚሰጡት እጎአ ከ እስከ በተካሄደው የቦስኒያ ጦርነት ወቅት ጀርመን የተቀበለቻቸውን ስደተኞች ብዛት በማስታወስ ነው ።
|
በወቅቱ ጀርመን ግጭት ከተከሰተበት ከዚህ አካባቢ ከ ሺህ በላይ ስደተኞችን ተቀብላለች ።
|
ይህ አሃዝ ሪኮቭስኪ እንዳሉት በ ጀርመን ተገን እንድትሰጣቸው ከጠየቁት ስደተኞች በሶስት እጥፍ ይበልጣል ።
|
በሌላ በኩል ጀርመን ህጋዊ ሰነድ የሌላቸው ሺህ የሚደርሱ የውጭ ዜጎች የሚገኙባትም ሃገር ናት ።
|
ከዛሬ ነገ ወደ ሃገራችን እንባረራለን ከሚል ስጋት ጋር የሚኖሩት እነዚህ ሰዎች በሃገሪቱ ምንም መበት የላቸውም ።
|
ማርያ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ስትንቀሳቀስ ጥንቃቄ ተለይቷት አያውቅም ።
|
ባቡር ከተሳፈረች ትክክለኛውን ቲኬት ይዛ ነው መንገድ ስታቋርጥ እንኳን መኪና የለም ብላ ቀይ መብራት ጥሳ አታልፍም ።
|
በቀን ሰዓት ወለልና መፀዳጃ ቤቶችን በምታጸዳበት የስራ ቦታዋ እረፍት አታውቅም ።
|
በቂ ደሞዝ ባታገኝም ሁሌም በሰዓቱ በሥራ ገቦታዋ ላይ የምትገኝ አንድም ቀን አመመኝ ብላ የማታውቅ ታታሪ ሴት ነበረች ።
|
ዋናው ባቡር ጣቢያ ስትደርስ እንደ አጋጣሚ ፖሊሶች የሰዎችን ህጋዊነት ለማረጋገጥ መታወቂያ ሲጠይቁ ትደርሳለች ።
|
ማርያ ባለፉት ዓመታት ያለ ህጋዊ ሰነድ ነበርና የምትኖረው ተፈላጊውን ማስረጃ ማቅረብ አልቻለችም ።
|
በዚህ አጋጣሚ የተያዘችው የአንዲት ልጅ እናት ማርያ ከልጅዋ ጋር ወደ ሃገርዋ ተጠርዛ ተልካለች ።
|
ልጅዋንና ርስዋን በህክምና ይረዱ ቦን የሚገኝ የግብረ ሰናይ ድርጅት ባልደረቦች ጀርመንን ለቃ ከመሄዷ በፊትም ተሰናብታቸዋለች ።
|
የድርጅቱ ምክትል ሃላፊ ኡልሪሽ ኮርትማን በጀርመን የማርያን መሰል ህይወት የሚገፉ ስደተኞች ህይወት አስቸጋሪ መሆኑን ያስረዳሉ።
|
ግን በድብቅ መኖር ግዴታዋ ነበር ያልተከፈለበት የመጓጓዣ ቲኬት በባቡር ውስጥ ይዞ መገኘት ከሃገር እስከመባበረር የሚያደርስ ትልቅ አደጋ አለው ።
|
እናም ዘወትር እያዛለሁ ወይም ተቆጣጣሪዎች ይደርሱብናል በሚል ስጋት ይኖራሉ ።
|
ለህክምና አገልግሎት የሚሆን ገንዘብ የላቸውም ጀርመን ውስጥ ያለ ገንዘብ ምንም ማድረግ አይቻልም ።
|
ወይዘሮዋ እና ሌሎች ባልደረቦቻቸው ስደተኞቹን ሊረዷቸው ከሚፈልጉ ሃኪሞች ጋር ያገናኟቸዋል ።
|
የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውም ሰዎች የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ እንፈልጋለን ።
|
የዛሬ ዓመታት ሲመሰረት ይህን ያህል እድሜ ይኖረዋል የሚል ግምትም አልነበረም ።
|
በግብረ ሰናዩ ድርጅት ስር በልዩ ልዩ የህክምና ዘርፎች አገልግሎት የሚሰጡ ዶክተሮች ታቅፈዋል ።
|
እነዚህ ሃኪሞች የጤና ኢንሹራንስ የሌላቸውን ሰነድ አልባ ስደተኞች ያክማሉ ።
|
የድርጅቱ ምክትል ሃላፊ ኡልሪሽ ኮርትማን እንደሚሉት አንዳንዴ የስደተኞቹ የጤና ችግር ከባድ ከሆነ መንግስት አስተያየት ሊያደርግላቸው ይችላል ።
|
በተግባር እስካሁን እንደታየው ከባድ ህመም ያለባቸው ሰዎች ከሃገር እንዲወጡ አይገደዱም ።
|
እነዚህ ስደተኞች በአንድ አጋጣሚ በተቆጣጣሪዎች እጅ ከወደቁ የማርያ እጣ ሊገጥማቸው ይችል ይሆናል ።
|
የ መልዕክቶቻችሁን በ ፃፉልን ኤሚላችን ነው በስልክ መልዕክት መተው የምትፈልጉ ደግሞ ቁጥራችን ነው ።
|
ዓለም ኢትዮጵያውያን ሐጃጆች በሳዑዲ አረቢያ የኢድ አል አደሐ አረፋ በዓል በነገው ዕለት ይከበራል።
|
ጠቅላይ ምኒስትር አብይ አሕመድ ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
|
ኢትዮጵያውያን ሐጃጆች በሳዑዲ አረቢያ የኢድ አል አደሐ አረፋ በዓል በነገው ዕለት ይከበራል።
|
ሳዑዲ አረቢያ የሚገኘው ነብዩ ሲራክ ደግሞ የዕምነት ግዴታቸውን ሊወጡ መንገድ የገቡ ሐጃጆችን አነጋግሯል።
|
የሁለት ሀገራት ምርጫ ታሕሳስ ዘመኑ በሙሉ እንደ ጎርጎሪያዉያን አቆጣጠር ነዉ ጋምቢያዎች የወደፊት ፕሬዝደንታቸዉን መረጡ።
|
የምርጫዉ ሒደት ዉጤት አንድነት ተቃርኖዉ ያፍታ ዝግታችን ትኩረት ነዉ።
|
መልከዓ ምድራዊ ካርታዋን ትኩር ብሎ ያየ የብሪታንያ እና የፈረንሳይ ቅኝ ገዢዎች ሽኩቻ ዉጤት መሆንዋን ለማወቅ ሌላ ምርምር አይጠይቀዉም።
|
ካርታዉን ከባሕሩ ወደ ምድሩ ሲመለከቱ በቀድሞዋ የፈረንሳይ ቅኝ ተገዢ ሴኔጋል ላይ ያረፈ የአንድ እግር ፈለግ ትመስላለች።
|
ወይም አካሉን ባሕር ዉስጥ ደብቆ መላሱን ሴኔጋል ላይ የጎለገለ ሰዉ ወይም እንስሳ።
|
ሴኔጋል ራስዋን ደረቷ ላይ አስደግፋ እግሯን ባሕሩ ዉስጥ ነክራ የተቀረ አካሏን በሁለት ክንዶችዋ ታቅፋ የምታጥባት ሕፃን ትመስላለች።
|
ጋና በቆዳ ስፋትም በሐብትም በሕዝብ ብዛትም ጋምቢያን ከአስር ጊዜ በላይ ታጥፋታለች።
|
የቀድሞዋ የወርቅ ጠረፍ ጎልድ ኮስት የ ሚሊዮኖች ሐገር ናት።
|
ጋና ቀደም ጋምቢያ ከተል ብለዉ ሁለቱም በ ዎቹ ከቅኝ ገዢያቸዉ ነፃ ወጡ።
|
ሥለ ነፃነት ገድል ድል ታሪካቸዉ ሲያወሩ ጋናዎች ክዋሚ ንኩሩማን ይዘክራሉ።
|
ጋናዎች በመፈንቅለ መንግሥት በአመፅ ሁከት ሲተራመሱ ጋሚቢያዎች በየአምስት ዓመቱ እንዴ መሪ እና እንደራሴዎቻቸዉን እየመረጡ ቀዝቃዛዉን ጦርነት ዘመን ተሻገሩ።
|
በሁሉም ምርጫ የሚያሸንፈዉ ግን ዳዋድ ጃዋራ የሕዝብ ዕድገት ያሉት ፓርቲያቸዉ ነበር።
|
የጋምቢያ ሕዝብ በጣሙን ጦር ሐይሉ ብዙ ዘግይቶ ከጋና እና ከብዙዎቹ የአፍሪቃ ሐገራት የተማረዉን ገቢር አደረገ።
|
የመጀመሪያዉን መፈንቅለ መንግስት የመሩት መቶ አለቃ ያሕያ አብዱል አዚዝ ጄሙስ ጁንኩንግ ጃሜሕ የትሺቱ ሐገር ሁለተኛ መሪ ሆኑ።
|
ምክንያቱም ይሕ ከመላዉ ዓለም በጣም ግልፅና የማይጭበረበር ምርጫ ነዉ።
|
ምርጫ እንዲደረግ የወሰነዉም የሚመራችሁን ሰዉ ማንነት የምትወስኑት እናንት የጋምቢያ ሕዝብ በመሆናችሁ ነዉ።
|
ተቃዋሚዬ በአንድ ድምፅ እንኳን ቢበልጠኝ ምርጫዉ ነግልፅ እስከሆነ ድረስ ዉጤቱን እቀበላለሁ።
|
የምርጡኝ ዘመቻዉ የተፎካካሪዎች አሰላለፍ የድምፅ አሰጣጡ ሒደትም ታዛቢዎች እንደመሰከሩት የጋምቢያም የጋናም ተመሳሳይ ነበር።
|
እንደ ምርጫዉ ጊዜ ሁሉ ዉጤቱ ቀደሞ የታወጀዉ ግን ከባንጁል ነበር።
|
ከተሰጠዉ ድምፅ ዉን ድምፅ በማግኘት አዳማ ቦሮዉ የጋምቢያ ሪፐብሊክን በፕሬዝደትነት እንዲያገለግሉ መመረጣቸዉን አስታዉቃለሁ።
|
ጃሜሕ ቤተ መንግሥት የገቡበትን ስምንተኛ ዓመት ሲያከብሩ ፖለቲካ የማያዉቁት የዕድሜ አቻቸዉ ያሁን ተቀናቃኛቸዉ ወደ ብሪታንያ ተሰደዱ።
|
የድሮ የሐገራቸዉ ቅኝ ገዢዎች ያሉ ያደረጓቸዉ ወይም ያደረጉላቸዉ አይታወቅም።
|
ድላቸዉ ሲታወጅ ደግሞ ከትራምፕ በላይ አስደናቂ ዉጤት እያሉ አደነቋቸዉ።
|
የፖለቲካ ተንታኞች ባሮዉን የ ዓመቱን አምባ ገነን ገዢ ያንበረከኩ የማይደፈረዉን የደፈሩ እያሉ አወደሷቸዉ።
|
ትንሺቱ ዓመት በአምባገነን የብረት ጡንቻ ስትገዛ የኖረችዉ ጋምቢያ ያስተናገደችዉ ምርጫ በቅርቡ ዩናይትድ ስቴትስ ከተደረገዉ ምርጫም የበለጥ ሽግግር ነዉ የሚመስለዉ።
|
የምዕራባዉያንን መርሕ ባደባባይ በማጋለጥ በመዝለፍ መሳደብ የሚበልጥ እና በቅርቡ ዘመን የሚቀድማቸዉ ከነበረ።
|
የምዕራባዉያን ጃሜሕን የሚጠሉ ዜጎቻቸዉ ለዉጥ የፈለጉ ምናልባትም የአዳማ ባሮዉን ትኩረት መሳብ የሚሹ ሁሉ እንጂ።
|
በፌስታ ፈንጠዝያዉ መሐል ጋምቢያዊዉ አንጋፋ ድምፃዊ ጃሊብ ኩያቴሕ ባንድ ወቅት ሐገሬን ስጠራ አፍሬ ነበር አለ።
|
ባንጁል የ ዓመት ገዢዎችዋን አንገት አስደፍታ አሸናፊዎችን ሥታስቦርቅ አክራ የምርጫ ዉጤትዋን አወጀች።
|
አሁን በሥልጣን ላይ ያሉትን ፕሬዝደንት ጆን ድራማኒ ማሐማን በከፍተኛ የድምፅ ልዩነት አሸነፉ።
|
የአኩፎ አዶ ደጋፊ አድናቂዎች በተገኘዉ ዉጤት መፈንደቅ መቦረቃቸዉ አልቀረም።
|
ፍንደቃ ቡረቃዉ ግን እንደ ጋምቢያዎች ተሸናፊዉን በማዉገዝ መዝለፍ መወረፍ ላይ ያተኮረ አልነበረም።
|
ስለዚሕ አዲሱ መሪ በጋራ ሆነን እንድንታገል የሚያስተባብረን መሆን አለበት።
|
ያም ሆኖ ሁሉም ተመሳሳይ መልዕክት ወይም አቋም አለዉ ማለት አይደለም።
|
ጋና ጋምቢያ ናጄሪያ ሆነ ኢትዮጵያ ለመጥፎ ይሁን ለጥሩ የአብዛኛዉን ሕዝብ አስተሳሰብ የሚቀርፁ የሚቀይሱ አቅጣጫ የሚያመለክቱትም አንድም መሪዎቹ ሁለትም አዋቂዎቹ ናቸዉ።
|
አሸናፊነታቸዉ በታወጀ በሳልስቱ የ ዓመቱን ገዢ ያስጠነቅቁ ያሳሰቡ ለማዘዝም ይንጠራሩ ገቡ።
|
በሥልጣን ላይ ያለዉ መንግሥት የፖለቲካ እስረኞቹን መፍታት አለበት አሉ።
|
ይሕን ካደረጋችሁ ሥልጣን ስትለቁ ጥሩ የንግድ ምልክት ትታችሁ ትሔዳላችሁ።
|
በስልጣን ላይ ያለዉን መንግስት ባለሥልጣናት ፍርድ ቤት እንደሚያቀርቡ ዛቱ።
|
ጋምቢያ በጃሜሕ ዘመን የገባባቻቸዉን ዓለም አቀፍ ዉሎች ዳግም እንደሚያጤኑት አስታወቁ።
|
ጃሜሕ አሁንም ሥልጣን ላይ መሆናቸዉን ዘነጉት መሰለኝ አሉ የባንጁል ነዋሪ።
|
ጋናዎች ከተሸናፊዎች ጋር ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር ለማድረግ እንደሚመክሩ ሲያስታዉቁ የጋምቢያ ምርጫ ዉጤት የወለፊንድ ባረቀ።
|
የ ዓመቱ ገዢ ተቀናቃኛቸዉ በአንዲት ድምፅ ቢበልጣቸዉ እንኳን ዉጤቱን ለመቀበል ቃል የገቡት ጃሜሕ የምርጫዉን ዉጤት ዉድቅ አደረጉት።
|
በተመድ የየመን የሰላም መልክተኛ ኢስማኢል ኦልድ ቼክ ረቡዕ ዕለት በሰጡት መግለጫ በየመን ተቀናቃኞች መካከል ያለዉ ልዩነት የሰፋ ነዉ።
|
አሳሳቢዉ የየመን ሁኔታ ዳግም ለሰላም ለድርድሩ ለመቀመጥ ተስፋ አይታይም በየመን በአየርና በምድር የሚደረገዉ ጦርነት ተባብሶ ቀጥሎአል።
|
በሌላ በኩል የየመኑን ጦርነት አልፈዉ ወደ ስዑድ አረብያ የሚገቡት ኢትዮጵያዉያን ቁጥር ጥቂት እዳልሆነ በጅዳ የሚገኘዉ ጋዜጠኛ ነብዩ ሲራክ ገልፆልናል።
|
በተመድ የየመን የሰላም መልክተኛ ኡልድ ቼክ አህመድ በየመን በአየርም ሆነ በመሪት ለመሪት ዉግያዉ ተጠናክሮ መቀጠሉን ትናንት በሰጡት መግለጫ አዉግዘዋል።
|
እንደ ኡልድ ቼክ አህመድ ከሁለቱም የየመን ተቀናቃኝ ኃይሎች በኩል የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ምንም ዓይነት ጥረትም ሆነ ፍንጭ አይታይም።
|
ጋዜጠኛ ነብዩ ሲራክ እንደገለፀዉም የየመን ሁኔታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መጥቶአል።
|
በየመን የየርስ በርሱን ጦርነት አልፈዉ ወደ ርያድ የሚገቡ የኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ቁጥርም ከፍተኛ መሆኑን ጋዜጠኛ ነብዩ ሲራክ ገልጾልናል።
|
የየመንን ቀዉስ እየተባባሰ ነው ሲሉ የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ተጠሪ ስቴፈን ብሪይን በሳምንቱ መጀመርያ ላይ አስጠንቅቀዋል።
|
በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ደግሞ በዞኑ የተደራጀና የታጠቀ ኃይል ፈፅሞ የለም ባይ ነው።
|
ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በሰሜን ሸዋ ዞን አጣየ አካባቢ በተፈጠረው ግጭት ሰዎች መገደላቸውና መቁሰላቸው ተነግሯል፡፡
|
የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር አጣየን ለማጥቃት የተዘጋጀ እና የተደራጀ ኃይል በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ውስጥ አለ ይላል።
|
ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ በሰሜን ሸዋ ዞን አጣየ አካባቢ በተፈጠረው ግጭት ሰዎች መሞታቸውና መቁሰላቸውን አመራሮቹ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡
|
አፍሪቃ አሸባብ ላይ ያነጣጠረው የኬንያ በቀል የኬንያ መንግስት የዳዳብ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያን ሊዘጋ መሆኑን የጀርመን የዜና ወኪል ዘገበ።
|
በጣቢያው የሚገኙ ከ ሺ በላይ የሶማሊያ ስደተኞች የአሸባብ ታጣቂ ቡድን ወደ ማይገኝባቸው የሶማሊያ ግዛቶች እንዲመለሱ ይደረጋል ተብሏል።
|
የኬንያ መንግስት ከዚህ ውሳኔ የደረሰው በጋሪሳ ከተፈጸመው ጥቃት በኃላ መሆኑን የዜና ወኪሉ አክሎ ዘግቧል።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.