input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
እንደ አጀማመሩ ከዘለቀም በሻምፒዮንስ ሊግ ፍልሚያ ከሪያል ማድሪድ ጋር በሚያደርገው ጨዋታም አይበገሬ ሊሆን ይችላል ተብሏል።
|
በሳምንቱ መጨረሻ በተደረጉ የእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የእግር ኳስ ግጥሚያዎች እንደ ማንቸስተር ሲቲ ኃያል በትር የሰነዘረ ቡድን የለም።
|
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ከአሜሪካ የብሔራዊ እግር ኳስ ሊግ ተጨዋቾች ጋር እሰጥ አገባ ገብተዋል።
|
ፕሬዚዳንቱ ደግሞ ተጨዋቾቹ ይሰናበቱልኝ ጥሪ በተለመደው የትዊተር ገጻቸው አስተጋተዋል።
|
ኬኒያዊው ውድድሩን በአንደኛነት ያጠናቀቀው ሰአት ከ ደቂቃ ከ ሰከንድ በመግባት ነው።
|
ጉዬ አዶላ ለጥቂት በ ሰከንዶች ብቻ ተቀድሞ ሁለተኛ ደረጃ ማግኘት ችሏል።
|
የሦስተኛ ደረጃን በ በመሮጥ የተቆናጠጠው ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሞስነት ገረመው ነው።
|
በሴቶች የበርሊን ማራቶን የሩጫ ፉክክር ኢትዮጵያዊቷ ሩቲ አጋ በ ሰከንዶች ብቻ ተቀድማ ሁለተኛ ደረጃን አግኝታለች።
|
የሀገሯ ልጅ ቫለሪ አያባይ ብርቱ ፉክክር በማድረግ በሩቲ አጋ ለጥቂት በ ሰከንድ ተበልጣ ሦስተኛ ኾናለች።
|
እግር ኳስ በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የሳምንቱ መጨረሻ ግጥሚያዎች እንደ ማንቸስተር ሲቲ ኃያል ብትሩን ያሳረፈ ቡድን የለም።
|
ማንቸስተር ሲቲ ክሪስታል ፓላስን አይቀጡ ቅጣት የቀጣው ለ በሆነ ሰፊ ልዩነት በማሸነፍ ነው።
|
ቸልሲም የግብ ክልሉን ሳያስነካ ስቶክ ሲቲን ለ ኩም አድርጎ ሸኝቷል።
|
ሊቨርፑል ላይስተር ሲቲን ለ ሲረታ ማንቸስተር ዩናይትድ ሳውዝሐምፕተንን ያሸነፈው ለ ነው።
|
ሊቨርፑል የቅዳሜ ድሉ ለአራት ጊዜያት ድል አልባ የነበረው ጉዞውን ቀይሮለታል።
|
ከ ዓመታት ወዲህ ደግሞ ከሜዳ ውጪ በተደረጉ ተከታታይ ጨዋታዎች ግብ ሲቆጠርበት የመጀመሪያው ኾኗል።
|
በቅዳሜው ሌላ የፕሬሚየር ሊግ ጨዋታ ዋትፎርድ ስዋንሲ ሲቲን ለ አሸንፏል።
|
ትናንት በተደረገ ጨዋታ ደግሞ ብሪንግቶን ኒውካስልን ለ በማሸነፍ በአንድ ደረጃ መሻሻል አሳይቷል።
|
ቡንደስ ሊጋ በጀርመን ቡንደስሊጋ ስድስት ጨዋታዎች ቦሩስያ ዶርትሙንድ መሪነቱን አስጠብቋል።
|
በተለይ ቅዳሜ ዕለት ቦሩስያ ሞይንሽን ግላድባኅን ለ በኾነ ሰፊ ልዩነት ማሸነፍ ችሏል።
|
በዚህ አያያዙ ቦሩስያ ዶርትሙንድ በነገው የሻምፒዮንስ ሊግ ግጥሚያ ለስፔኑ ኃያል ሪያል ማድሪድ ብርቱ ተገዳዳሪ መኾኑ አይቀርም።
|
ይህን ብቃት ታዲያ አሁን መተግበር የሚጠበቅባቸው በሻምፒዮን ሊጉ የሚገጥሙት የስፔኑ ኃያል ሪያል ማድሪድ ላይ ነው።
|
በሲግናል ኢንዱንዳ ስታዲየም የሚገናኙት ሁለቱ ኃያላን ቡድኖች ከባድ ፉክክር ያሳያሉ ተብሎ ተጠብቋል።
|
ሁለቱ ቡድኖች በስድስት የውድድር ዘመኖች ለአምስት ጊዜያት ተገናኝተው ያውቃሉ።
|
በአጠቃላይ ውድድሩ ሪያል ማድሪድ በጠበበ መልኩ ቦሩስያ ዶርትሙንድን ይበልጣል።
|
ከሪያል ማድሪድ ጋር በሜዳው ባደረጋቸው ግጥሚያዎች እስካሁን ድረስ አንድም ጊዜ ተሸንፎ አያውቅም።
|
ዶርትሙንድ በሜዳው ሪያል ማድሪድን ለሦስት ጊዜያት ያሸነፈ ሲሆን ሦስት ጊዜ ደግሞ አቻ መውጣት ችሏል።
|
የሳምንቱ ማሳረጊያ ቦሩስያ ሞይንሽን ግላድባኅን ለ ያንኮታኮተው ቦሩድያ ዶርትሙንድ እስካሁን በድል ጎዳና ላይ እየተረማመደ ነው።
|
ከስድስት የቡንደስ ሊጋውእ ግጥሚያ አምስቱን ድል በማድረግ አንዱን አቻ ወጥቷል።
|
በደርጃ ሠንጠረዡ ነጥብ የሰበሰው ቦሩስያ ዶርትሙንድ ግቦችን የግብ እዳ አስተናግዷል።
|
በዋናነት ተቃውሞውን ያሰሙት ስፖርተኞች የአሜሪካ የብሔራዊ እግር ኳስ ሊግ ተጨዋቾች ናቸው።
|
ፕሬዚዳንቱ በበርካታ ስፖርተኞች የተዛመተው እና ከጨዋታ በፊት የብሔራዊ መዝሙሩ ሲሰማ የሚታየው ተቃውሞ ከዘር ጋር አንዳችም ግንኙነት የለውም ብለዋል።
|
ትናንት በተከናወኑ ጨዋታዎች ብቻ ተጨዋቾች አንድም በአንድ እግራቸው ሸብረክ ብለው በመንበርከክ አለያም እጅ ለእጅ በመያያዝ ተቃውሟቸውን ፕሬዚዳንቱ ላይ አንፀባርቀዋል።
|
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በበኩላቸው ታላቅ የኔነት ስሜት ለብሔራዊ መዝሙራችን እና ለሀገራችን።
|
እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር ከ ወዲህ ስፖርተኞች በስፋት እና በጋራ ያሳዩት ተቃውሞ ተብሎለታል።
|
ሁሉም የሻምፒዮንስ ሊግ ግጥሚያዎች በተመሳሳይ ሰአት ከምሽቱ ሰአት ከ ደቂቃ ነው የሚከናወኑት።
|
ገዜልሻፍት ፊውር በድሮተ ፈልከር የተባለው ድርጅት እንዳመለከተው ስደተኞቹ ይመለሱ በሚባልባት ኤርትራ ውስጥ አሁንም ግዙፍ የሰብዓዊ መብት ረገጣ ይታያል።
|
የአውሮጳ ህብረት ሁኔታውን በመመርመር ፈንታ ለምንድን ነው አንዳንድ ጥሪ በማቅረቡ ላይ ብቻ ራሱን የሚገድበው
|
በኤርትራ እና በኢትዮጵያ መካከል ባለው ውዝግብ ላይ አዘውትረው የኢትዮጵያ መንግሥትን አቋም ነው የሚወስዱት።
|
እና የኤርትራ መንግሥት አመራር ራሱን ያገለለበትን ርምጃ እየደገፉ ነው።
|
ለዚህ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል ለቀጠለው መጥፎ ውዝግብ ከኤርትራ አመራር ጋር የይስሙላ ያልሆነ ግንኙነት እንዲፈጥሩ ከማሳሰብ አልቦዘንም።
|
በመሆኑም በውዝግቡ መንሥዔ ላይ በማትኮር መፍትሔ መሻቱ ትርጉም ይኖረዋል።
|
አዎ ምክንያቱም በእጃችን ያሉትን መረጃዎች ስንመለከት የዴንማርክ የስደተኞች ጉዳይ መስሪያ ቤት ተሻሽሎዋል በሚል ያወጣው ዘገባ መሠረተ ቢስ ነው።
|
ውሳኔው ስደተኞችን ወደሀገራቸው መመለስ የሚያስችል ሁኔታ አለመኖሩን የሚያሳይ ነው።
|
ስደተኞች የመቀበል አለመቀበል ጉዳይ ለአውሮጳ በጠቅላላ ችግር በመሆኑ በዜርትራ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ለሚሻሻልበት ጉዳይ ትኩረት ሊሰጥ ይገባዋል።
|
በትናንቱ ምርጫ በመቶ ድምጽ በማግኘት ያሸነፈው ፓርቲያቸው ሲሪዛ ነፃይቱ ግሪክ በአህፅሮቱ ከተባለው ፓርቲ ጋር ተጣምሮ መንግሥት እንደሚመሰርት ተገልጿል ።
|
በእሁዱ ምርጫ ወግ አጥባቂው አዲስ ዲሞክራሲ በመቶ ድምፅ በማግኘት ሁለተኛውን ደረጃ ይዟል ።
|
የናዚ አስተሳሰብ የሚያራምደው ጎልድን ዶውን የተባለው ፓርቲ በመቶ ድምፅ በማሸነፍ ተኛ ደረጃ አግኝቷል ።
|
በእሁዱ ምርጫ ከ ግሪካውያን ከ በላይ የሚሆኑት ድምጻቸውን እንዳልሰጡ ተዘግቧል ።
|
ስለ ግሪክ ምርጫና አንድምታው የብራሰልሱ ወኪላችን ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።
|
የሶማሌ ክልላዊ መንግሥት ሶስት የገጠር ቀበሌዎች ወደ አፋር ክልል እንዲተላለፉ ከአመታት በፊት የተላለፈውን ውሳኔ ውድቅ ያደረገው በትናንትናው ዕለት ነበር።
|
ውሳኔው የአካባቢውን የጸጥታ ሁኔታ ላይ ስለሚያሳድረው ተጽዕኖ የተጠየቁት አቶ አብዱላሂ መጀመሪያም በሕገ መንግሥቱ አግባብ አይደለም የተካሔደው።
|
በአካባቢው የሚኖሩት አፋር እና ሶማሌ የግጦሽ መሬት ለመቆጣጠር በሚያደርጉት ፉክክር ግንኙነታቸው ለዓመታት ሻክሮ ቆይቷል።
|
የሶማሌ ክልል ካሳለፈው ውሳኔ በኋላ የፌድራል መንግሥቱም ይሁን የአፋር ክልል በይፋ እስካሁን ያሉት ነገር የለም።
|
የትግራይ ክልል ምክር ቤት ውሳኔ በምሁራን እይታ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ቀዉስ መንስኤና መፍትሔዉ የኢትዮጵያ መሪዎች አዲስ አበባ ዉስጥ ይሰበሰባሉ ይነጋገራሉ ይናገራሉም።
|
በሐገሪቱ ሠላም እንደሚያስከብሩ ጦር ሠራዊታቸዉን ይወዳል ያሉትን ሕዝብ ደሕንነት እንደሚያስጠብቁ ልማትን እንደሚያፋጥኑ ይደሰኩራሉ።
|
የሰላም ደሕንነቱ ቃል ተስፋ ጭናቅሰን አይደለም ጫንጮ ሳይደርስ የወለፊንድ የመባረቁ ሐቅ እንጂ ሕቅታዉ።
|
ከአምቦ እስከ ጭሮ ከጂጂጋ እስከ ቦሎ ዴዴሳ ሰዎች እየተገደሉ እየታሰሩ እየታገዙ መቶ ሺዎች እየተሰደዱ ነዉ።
|
ሐብት ንብረት ወድሟል ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ የሸቀጦች ዝዉዉር ተገድቧል መተማመን ጠፍቷል።
|
የቀድሞዉ የኢትዮጵያ መንግሥት ደርግ የተቃዋሚዎቹን ጩኸት ጥያቄ ለማጣጣል በጫጫታ የፈረሰች ሐገር ብትኖር እያሪኮ ብቻ ናት በሚል መግለጫ ያኪያኪስ ነበር።
|
የሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ መስራች እና የቀድሞ መሪ ዶክተር አረጋዊ በርሔ ቀዉሱን አስጊ ይሉታል።
|
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፌደራሊዝም ጉዳይ መምሕር ናሁሰናይ በላይ እንደ ሂሳብ ያሰሉታል።
|
ዶክተር አረጋዊ የረጅም ጊዜ ተደራራቢ ችግር ዉጤት ነዉ ባይ ናቸዉ።
|
ካቢኔ ሽሮ አዲስ ሾሟል ጥልቅ ያለዉን ተሐድሶ ማድረጉን አስታዉቋል ወራት የቆየ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንግጓል ሁነኛ መፍትሔ ግን እስካሁን የለም።
|
አቶ ናሆሰናይ በዴሞክራሲ እጦት ተፈጠረ ያሉት ችግር ከተፈጠረ በኋላም ዴሞክራሲያዊ መፍትሔ አልተሰጠም ይላሉ።
|
አቶ ናሁሰናይ ተጠያቂነት የሚሰማዉ ባለሥልጣን አለመኖሩ ነዉ ባይ ናቸዉ።
|
በኢሕአዲግ መሪዎች መካከል ሽኩቻ አለ የሚለዉን ግምትም የሚጋሩ ይመስላሉ።
|
ፈረንሳሲዉ ጋዜጠኛ እና የፖለቲካ ተንታኝ ሬኔ ለፎ በቅርቡ እንደ ፃፈዉ ደግሞ በኢሕአዴግ ነባር እና አዳዲስ መሪዎች መካከል መግባባት ያለ አይመስልም።
|
በጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የሚመራዉ ካቢኔ ሐገሪን ሙሉ በሙሉ ማስተዳደሩን ይጠራጠራል።
|
ዶክተር አረጋዊ በርሔ ግን ጉዳዩን ሰፋ አድርገን ማየት አለብን ባይ ናቸዉ።
|
የሐገሪቱን ፖለቲካዊ ሥርዓት በመዘወሩ ሒደት የኃያላን እጅም አለበት እንደ አንጋፋዉ ፖለቲከኛ።
|
አቶ መለስ ለሁለተኛ ጊዜ ኪጋሊን ሲጎበኙ ትንሽቱ ሐገር የትልቅ ጥፋትዋን ማቅ እንዳጠለቀች በዓለም አደባባይ ብቅ ያለችበት ጊዜ ነበር።
|
አቶ መለስ በያኔዉ የሩዋንዳ ምክትል ባሁኑ ፕሬዝደንት ፖል ካጋሚ ጋባዥነት አዲስ ለተከፈተዉ ለኪጋሊ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ንግግር አደረጉ።
|
አሰቃቂዉን ግፍ አንስተዉ እንዳትረሱት ግን ይቅር በሉ አሉ ኢትዮጵያዊዉ መሪ አዳራሹን ላጨናነቀዉ ተማሪ ።
|
ጠንካራ መሪዋን ከሸችበት ጊዜ ጀምሮ ግን እሳቸዉ ብሔራዊ ካሉት ዓይነት ትልቅ ቀዉስ ዉስጥ ናት።
|
አሸባሪ ፀረ ሠላም የጎረቤት መንግሥታት ተላላኪ እየተባለ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችዋን ጋዜጠኞችዋን የመብት ተሟጋቾችዋን የኃይማኖት መሪዎችዋን ወሕኒ መወርወሩም የተከረዉ የለም።
|
አውሮጳ ጀርመን የጋናዉ ፕሬዝደንት የጀርመን ቆይታ የጋና ፕሬዝደንት ናና አኩፎ አዶ ጀርመንን በመጎብኘት ላይ ናቸው።
|
የጀርመን እና የጋና መሪዎች በዋናነት የኤኮኖሚ ትብብር ላይ ያተኮረ ዉይይት ቢያካሂዱም ሕገ ወጥ ስደትንም በመዋጋቱ ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል።
|
ሆኖም ሊደረግ የነበረዉን ወታደራዊ አቀባበል ግን በዚሁ ምክንያት ቀርቷል።
|
ጋና በምዕራብ አፍሪቃ የአርአያነት ገፅታ የገነባች ሀገር መሆኗን የጀርመን መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ገልጸዋል።
|
ሁለቱም ፖለቲከኞች በሀገራቱ መካከል የኤኮኖሚ ትብብሩን ማስፋት እንደሚፈልጉ አመልክተዋል።
|
ከጀርመንም ሆነ ከሌሎች የበለፁ ሃገራት ጋር የሚኖረን ትስስር ከእርዳታ ይልቅ በንግድ እና በመዋዕለ ንዋይ ፍሰት ላይ እንዲሆን እንፈልጋለን።
|
እርዳታ የመቀበሉ ዘመን ለአገሮቻችን ልማት ጠቃሚ አልነበረም ብለን እናስባለን።
|
ይህም ድጋፍ የመፈለግ አስተሳሰብን ፈጥሯል ይህ ደግሞ እኛን አልጠቀመንም።
|
ሁለቱም ሃገራት የዉጭ የግል ባለወረቶች ትኩረት ወደ አፍሪቃ ቢሳብ ይሻሉ።
|
ጀርመን የቡድን ፕሬዝደንት በነበረችበት ወቅት የመሠረተችዉ ኮምፓክት አፍሪቃ የተባለዉ የትብብር መድረክ ይህንኑ እንዲያመቻች የተቀየሰ ነው።
|
ከፕሬዝደንት አኩፎ አዶ ጋር ከተነጋገሩ በኋላም ሜርክል የጀርመን የግል ባለወረቶች ወደጋና እንዲሄዱ ለማድረግ እያበረታቱ እንደሆነ ገልጸዋል።
|
የጋና የፋይናስ ሚኒስትር ኮምፓክት ስኬታማ እንዲሆን አብሮ በመሥራት ላይ ይገኛል በተለይም ጋና ዉስጥ አስፈላጊ ማሻሻያዎችን በማድረግ ረገድ ማለት ነው።
|
በእኛ በኩልም የጀርመን የግል ባለሃብቶች ወደጋና በመሄድ ፕሮጀክቶቻቸዉን ተግባራዊ እንዲያደርጉ በመገፋፋት ላይ ነን።
|
ሜርክል አክለውም በመጪዉ የመፀው ወራትም የኮምፓክት አፍሪቃ አባል ሃገራት በዚሁ ጉዳይ ይመክሩ ዘንድ በርሊን ላይ ስብሰባ እንደሚጠሩም ከወዲሁ አስታዉቀዋል።
|
እስካሁን ግን በዚህ ረገድ ስብስቡ ያከናወነው ተጨባጭ ነገር የለም።
|
የጀርመን የአፍሪቃ ፖሊሲ በዚህ ስብስብ ላይ ነፍስ እንዲዘራበት በአፍሪቃ የጀርመን የንግድ ማኅበረሰብ ማኅበር ሊቀመንበር ሽቴፈን ሊቢንግ አሳስበዋል።
|
የጀርመን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት አፍሪቃ ዉስጥ ለሚንቀሳቀሱ ኩባንያዎች ከመንግሥት የተሰጠ ተጨማሪ ዋስትና የለም ሲል ይወቅሳል።
|
ፌደራል ጀርመን መንግሥት በዚህ ላይ ቃል ቢገባም ከምርጫ ጋር በተያያዘዉ ረዥም ጊዜ በወሰዱ የዉስጥ ፖለቲካዉ ምክንያት እንስካሁን ተግባራዊ አልሆነም።
|
በጋናም በኩል ቢሆን መንግሥት ሊሠራቸዉ የሚገባ በርካታ ነገሮች አሉ።
|
ከምንም በላይ የኃይል መቆራረጥ ሙስና እና የሠራተኞች ዝቅተኛ የትምህርት ደረጃ የዉጭ ባለሃብቶች ላይ ፍርሃት ፈጥሯል።
|
ከኤኮኖሚ ጉዳዮች በተጨማሪም ሁለቱ መሪዎች ስደትን ለመከላከል በጋራ ለመሥራትም ተስማምተዋል።
|
የጋናዉ መሪ ወጣቶች በስደት እና ሜዲትራኒያን ባህርን በማቋረጥ አቅማቸዉን ከሚያባክኑ የበለፀገች ሀገር በመገንባቱ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
|
ጀርመን የጥገኝነት ጥያቄያቸዉ ተቀባይነት ያላገኘ የጋና ዜጎች ወደሀገራቸዉ የሚመለሱበትን ሁኔታ እያፋጠነች ነው።
|
ሜርክል ይህን አስመልክተዉ ባለፈዉ ታኅሳ ወር እንዲህ ነበር ያሉት በግዳጅ ከመመለሱ አስቀድሞ በፈቃደኝነት የሚመለሱትን እናበረታታለች።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.