input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የሊማዉ ጉባኤ በተስፋ ታጅቦ እንደተጀመረ በመልካም ዜና ተጠናቀቀ ቢባልም ተሰብሳቢዎቹን ሁሉ እኩል አላረካም።
|
የእኛን አዲስ ዓመት ከአራት ወራት በፊት እንደተቀበልን በጎርጎሪዮስ አቆጣጠር ከሚቀምሩት ጋም ከነገ በስተያ አንድ እንለዋለን።
|
በኤርትራ እና የሱዳን ስደተኞች መካከል በተነሳ ፀብ በርካቶች ተጎዱ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ለኢትዮጵያ የሀይል ማመንጨት ስራ አስተዋፅኦ ያደርጋል ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ያለፈውን የብራዚል የዓለም ዋንጫ ወደ ቢሊዮን ህዝብ አይቶታል ነው የሚባለው፡፡
|
በነገራችን ላይ ያለፈው የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ጀርመን ካሸነፈች እያንዳንዱ ተጫዋች ዩሮ ጉርሻ ያገኛል፡፡
|
ኔይማር ደግሞ ከብራዚል ጋር ዋንጫ ካሸነፈ ናይኪ ዶላር ይከፈለዋል ተብሏል፡፡
|
በነገራችን ላይ በሩስያው የዓለም ዋንጫ አንድም እንግሊዛዊ ዳኛ የለም፡፡
|
በቀድሞው ዘመን እኛም አኮ ለዓለም ዋንጫ ዳኛ ልከን ነበር
|
እግረ መንገድ ያለፉት ውድድሮች እንደሚጠቁሙት ከሆን በዓለም ዋንጫው የተነሳ የሩስያ ህዝብ ብዛት ከዘጠኝ ወር በኋላ በጥቂተ መቶ ሺዎች ሊጨምር ይችላል፡፡
|
ምክንያቱም ከደቡብ አፍሪካ የዓለም ዋንጫ ዘጠኝ ወራት በኋላ በአገሪቷ የውልደት መጠኑ አሻቅቦ ነበርና፡፡
|
በ ጀርመን ያዘጋጀች ጊዜም እንዲሁ በአንዳንድ የአገሪቱ ከፍሎች የውልደት መጠኑ በ አድጎ ነበር፡፡
|
እንግዲህ ቤት ተቀምጦ ኳስ ሲያዩ ማምሸትና ውጪ ድራፍት ሲጨልጡ በማምሸት መሀል ያለው ልዩነት ማለት ነው፡፡
|
እንግዲህ በዓለም ዋንጫ ወቅት ገር ገር የሆኑ ነገሮችን የምንጠብቅ ቢሆንም ህይወት ኳስ ቦታም ይሁን የትም ስፍራ በአበቦች መሀል ሽርሽር አይደለችምና፡፡
|
የዓለም ዋንጫ ግን እርካታ የሚፈጥረውን ያህል ደስ የማይሉ ክስተቶችም በየጊዜው ይታዩበታል ጦር እስከማማዘዝ የደረሱ ክስተቶች፡፡
|
እጅግ አስቀያሚ የተባለው የቺሊው ዓለም ዋንጫ በእግር ኳስ ላይ የማይለቅ ጥቁር ነጥብ የተወ ነው ይባላል፡፡
|
ይህ የዓለም ዋንጫ እጅግ አስቀያሚና ከእግር ኳስ ጥበብ ይልቅ ቅልጥም ሰበራ የበዛበት ነው ተብሏል፡፡
|
በወቅቱ ዘ ኤክስፕሬስ የተባለው የእንግሊዝ ጋዜጣ ከስፍራው የሚመጡ ዘገባዎች ከጦር ሜዳ የሚላኩ ይመስላሉ ብሎ ነበር፡፡
|
ለምሳሌ የጣልያንና የጀርመን ግጥሚያ ነጻ ትግልና ጦርነት ነው የተባለው፡፡
|
ተጫዋቾች ከመጫወት ይልቅ እግራቸውን ለማትረፍ ኳሷን እየሸሹ ይዘሉ የነበሩበት ጨዋታ ነው ብሏል ጋዜጣው፡፡
|
በመጀመሪያ ሁለት ቀናት በተደረጉ ስምንት ግጥሚያዎች ብቻ አራት ቀይ ካርዶች ነው የተሰጡት፡፡
|
አፍሪቃ ከልማት ርዳታ በላይ ትሻለች ባለሙያዎች ጀርመን የቡድን አባል አገራት ፕሬዝዳንትነቷን በመጠቀም ለአፍሪቃ ተጨማሪ ርዳታ ማሰባሰብ ትሻለች።
|
ኬ ዋይ አሞኮ ስለ አፍሪቃ መፃኢ እጣ ፈንታ ሲያስቡ መጀመሪያ ትውስ የምትላቸው የሰባት ዓመቷ ልጅ ናት።
|
በትናንትናው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የተጸመው ጥቃት በጠቅላይ ምኒስትር አብይ አሕመድ ላይ ያነጣጠረ እንደነበር አዘጋጆቹ ተናገሩ።
|
ጥናቱ በተወሰኑ የአፍሪቃ ሃገራት በጎርጎሮሳዊው ዓ ም ይከሰታል ያለው ይኸው የስራ አጥነት ቀውስ ለዓለም ኤኮኖሚ ዳፋው ይተርፋል ተብሏል።
|
ይኸን የሚለው የዓለም ባንክን መረጃዎች እያጣቀሰ የአፍሪቃ አገሮችን ኤኮኖሚያዊ ፈተና የሚዳስሰው የቶኒ ብሌር ኢንስቲቲዩት ነው።
|
እንደ ዘገባው በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ከሰሐራ በታች የሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት ገበያን ያማከለ ልማት ያሻቸዋል።
|
ዶ ር ጌትነት ኃይሌ ኢትዮጵያን ጨምሮ አብዛኛው የአፍሪቃ ሕዝብ ሥራ ፈላጊ ብቻ ሳይሆን ገበያ ጭምር እንደሆነ ይናገራሉ።
|
ዶ ሩ በኖቲንግሐም ዩኒቨርሲቲ የኢንዱስትሪያል ኤኮኖሚክስ ረዳት ፕሮፌሰር ናቸው።
|
በእርሳቸው አባባል የአፍሪቃ ሃገራት ወጣት የሰው ኃይላቸውን እንዴት ይጠቀሙበታል
|
አሁን ያለው የኢትዮጵያም ሆነ በአጠቃላይ የአፍሪቃ አብዛኛው ህዝብ ወጣት ነው።
|
አገሮች ይኸንን እንዴት ይጠቀሙበታል የሚለው ነገር በጣም አስፈላጊ ጥያቄ ነው።
|
ጥሩ ፖሊሲ አስቀምጠህ ይኸንን በከፍተኛ ሁኔታ እየመጣ ያለ የሰው ኃይል መጠቀም ከቻልክ ብዙ ጉልበት እየመጣ ነው ማለት ነው።
|
በአሁኑ ጊዜ በአፍሪቃ እና በኢትዮጵያ እስከ የሚደርሰው ሕዝብ ከ አመት በታች ነው።
|
ግን ያንን እምቅ አቅም ለመጠቀም የሚያስፈልግ ዝግጅት አለ ወይ የሚለው ሌላ ነገር ነው።
|
ለዚህም መንግሥታቱ ከዘመናዊ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ይልቅ ጠቅለል ያሉ መንገዶችን መምረጣቸውን ይተቻል።
|
መንግሥታቱ እና የልማት አጋሮቻቸው ለፖለቲካዊ ኤኮኖሚ ፈተናዎቻቸው በተናጠል መፍትሔ አለመሻታቸው እንዲሁም እቅዶቻቸውን መተግበር መቸገራቸው ከተጠቀሱት መካከል ይገኛሉ።
|
በተለይ ከሰሐራ በታች ለሚገኙ ሃገራት የክህሎት እና የገበያ ፍላጎት አለመጣጣም ሁነኛው ፈተናዎቻቸው ናቸው።
|
ሃገራቱ የትምህርት ተቋሞቻቸውን ቁጥር ማሳደጋቸው በቂ አለመሆኑን የሚተቹት ዶ ር ጌትነት ኃይሌ ወጣቶች የስራ ላይ ስልጠና እንደሚያስፈልጋቸው ይናገራሉ።
|
አሁን በብዛት የሚነሳው የኢትዮጵያም የአፍሪቃም ችግር ምንድነው የክኅሎት አለመጣጣም የሚባል ነገር አለ።
|
የክኅሎት አለመጣጣም ማለት ገበያ ላይ ፋብሪካዎች የሚፈልጉት የሰው ኃይል አለ።
|
ዶ ር ጌትነት ኢትዮጵያን የመሰሉ የአፍሪቃ ሃገራት ከፊታቸው የሚጠብቃቸው ፈተና ለወጣቶቻቸው ሥራ የመፍጠር ጉዳይ ብቻ እንዳልሆነ ይናገራሉ።
|
ለወጣቶች ገንዘብ የሚያቀርቡ ተቋማት ተደራሽነት እና ለወጣቶቹ ክኅሎት የሚመጥን ክፍያ መኖር ተጨማሪ ጉዳዮች ናቸው።
|
ቁጣ የቀሰቀሰዉ ወሲባዊ ጥቃት በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ የሚፈጸመውን ወሲባዊ ጥቃት አሳሳቢ ነው ተባለ።
|
በ ዓመቷ ታዳጊ ሐና ላላንጎ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተፈጽሞባት ህይወቷ ካለፈ በኋላ ድርጊቱ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል።
|
የ ኛ ክፍል ተማሪ እና የ ዓመት ታዳጊ ነበረች።
|
ታዳጊዋን አፍነው በመውሰድ ደፍረዋል በሚል የተጠረጠሩ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለው በምርመራ ላይ ናቸው።
|
በሐና ላላንጎ ላይ የተፈጸመው ወሲባዊ ጥቃት በመገናኛ ብዙሃን ይፋ ከሆነ በኋላ በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ቁጣን ቀስቅሷል።
|
በውይይቱ ላይ የተገኙት የታዳጊዋ ቤተሰቦች በሀዘን ተጎድተዋል ሲሉ የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ሃላፊ ወ ሮ ዜናዬ ታደሰ ተናግረዋል።
|
ማህበሩን በበላይነቲ የሚመሩት ወ ሮ ዜናዬ ታደሰ በሴቶች ላይ የሚፈጸመው ጥቃት አሳሳቢ መሆኑንና ትኩረት እንደሚያሻው ተናግረዋል።
|
ሙስሊም እስረኞች ጠበቃቸው አቶ ተማም እስር ቤት ያሉ ደንበኞቻቸው ጅሓዳዊ ሐረካት የተባለው ዘጋቢ ፊልም በቴሌቪዥን መተላለፍ ደንበኞቻቸውን እንዳሳዘናቸውም ተናግረዋል።
|
የኢትዮጵያ መንግስት ያስራቸዉ የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ መሪዎች ጠበቃ አቶ ተማም አባ ቡልጋ ሰሞኑን ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ተጠርተው እንደነበር ተሰምቷል።
|
አቶ ተማም እስር ቤት ያሉ ደንበኞቻቸው ጅሓዳዊ ሐረካት የተባለው ዘጋቢ ፊልም በቴሌቪዥን መተላለፍ ደንበኞቻቸውን እንዳሳዘናቸውም ተናግረዋል።
|
ፖለቲከኞችም ዉጤቱ ምን ሊሆን እንደሚችል የማይታወቅ ድርድር ለወራቶች ሲያካሄዱ ቆይቶአል።
|
ሌሊቱን በቀድሞዉ የጀርመን ምክር ቤት ህንጻ አናት ላይ የደስታዉ መግለጫ ርችት ሲፈነጥቅ በርካታ ህዝብ በደስታ አልቅሶአል።
|
ሕዝቡ ጀርመናዊዉም ሆነ ሌላዉ የአዉሮጻ ነዋሪ ይሆናል ብሎ ያልገመተዉ የአንድ ትልቅ ታሪካዊ ክስተት መስካሪ ነዉ።
|
የምስራቅ ጀርመን ህዝብ ሰላማዊ በሆነ አብዮት በሶሻሊስት ርዕዮተ አለም የሚመራዉን መንግስት አስወገደዉ።
|
በማግሥቱ ጥቅምት ቀን የጀርመን ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ከጀርመን ፊደራላዊ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ጋር ተዋሃደች።
|
ለመራሔ መንግስት ሄልሙት ኮል ታማኝ ሰራተኛ በመሆን ባለፉት አስራ ሁለት ወራቶች የተከሰተዉን ሁሉ አይተዋል።
|
ከዉህደቱ ድግስ አንድ ቀን ቀደም ብለዉ ያደሩት በርሊን ዉስጥ ባለዉ በዚያን ጊዜዉ የመንግስት ስራ አስፈጻሚ ቢሮ ዉስጥ ነበር።
|
የዉጥረትና አጓጊዎቹ ዕለታት የበርሊኑ ግንብ ከተደረመሰ ጀርመን በይፋ ዳግም እስከ ተዋሐደችበት እስከ ጥቅምት እ ጎ አ ድረስ ቀናት አለፉ።
|
ለሁለቱ የጀርመኖች ፖለቲከኞች ቀናቱ ዉስብስብ ድርድር የተደረጉባቸዉ እና ከባድ ዉሳኔዎች ያሳለፉባቸዉ ነበሩ።
|
ከሁሉም በላይ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ጀርመን ብዙ ለዉጦች ተደርገዉ በአዲስ መንገድ ጉዞ ጀምራለች።
|
የፊደራል ጀርመን የመገበያያ ገንዘብ ዲ ማርክ የምስራቅ ጀርመን የመገበያያ ገንዘብ ሆነ።
|
በምስራቅ አዉሮጳ ዉስጥ የለዉጥ እንቅስቃሴ ከጀመረ ጀምሮ አዉሮጳ እረፍት አጥታ ከርማለች።
|
በተለያዩ ቦታዎች ህዝብ ከቦታ ቦታ በነፃ መንቀሳቀስ እንዲችል እንዲሁም የአመራር እና የፖለቲካ ለዉጥ እንዲደረግ ጥያቄ ማቅረቡን ቀጥሏል።
|
የዉሕደት መስኮት የጀርመኖች መዋሐድን መፈለጋቸዉ በአንዳንድ የአዉሮጻ መንግስታት ዘንድ ጥርጣሪን አስከትሎ ነበር።
|
በመሃል አዉሮጳ አንዲት ጠንካራ ጀርመን መመስረቷ ከፍተኛ ስጋትን ቀስቅሶአል።
|
የያኔዋ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርጋሪት ታቸር ጀርመንን ዉሕደት በግልጽ ተቃዉመዋል።
|
ምክንያቱም አለምን ሲቆጣጡ የነበሩ በአገሮች ላይ ያላቸዉን ሃያልነት እያጡ መጡ።
|
ምክንያቱም በይፋ በተዋሐዱበት እ ጎ አ በ በአለም ዉስጥ የተፈፀመ ታላቅ ፖለቲካዊ ታሪክ የነሱ ብቻ ነበርና።
|
በዚህም በዚያን ጊዜ ከጀርመን ዉሕደት በስተቀር አለምን የሳበ ምንም አይነት የፖለቲካ ትኩረት አልነበረም።
|
ከዚያን ጊዜዉ ትንሽ ዘግየት ብሎ ቢሆን ኖሮ የአለምን ፖለቲካዊ ትኩረት በኢራቅ ላይ ያነጣጥር ነበር።
|
ይኸዉም እ ጎ አ ኢራቅ ኩየትን ወርራ የራሴ ግዛት አካል ነች በማለት በሐይል መቆጣጠሯ አለም ወደ ኢራቅ ፊቱን እንዲመልስ አድርጎታል።
|
ይህ ክስተት ጀርመን ከመዋሃድዋ አንድ አመት በፊት ቢፈጸም ኖሮ ዳግም ዉህደቱ ዉስብስብ እና ረጅም ጊዜ የሚፈጅ፥
|
በዚህም ጀርመን በተዋሃደችበት ወቅት የአለምን የፖለቲካ መድረክና ትኩረት ብቻዋን መቆጣጠር ችላለች።
|
በጥዋት የምዕራብ ጀርመን የፓርላማ አባላት እና የሶሻሊስት ጀርመን ፖለቲከኞች በጋራ ተሰባስበዉ ዉይይታቸዉን አካሂደዋል።
|
ከዚሕም ከሁለት ወራት እንዳለፈ ሁለቱ ጀርመኖች እ ጎ አ ከ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በጋራ የምክር ቤት አባላት ምርጫ አደረጉ።
|
በምርጫዉም የክርስትያን ዲሞክራቲክ እና የነጻ ዲሞክራቲክ ፓርቲዎች ጥምር መንግስት ከፍተኛ ድምጽ በማግኘት አሸነፈ።
|
የፍርድ ቤት ውሎ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
አብዛኞቹ እስራኤልን መልቀቅ አይፈልጉም መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የሕዝብ አስተያየት ስለ የኮሮና አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
አውሮጳውያን በኢራን አሜሪካ ፍጥጫ የዩናይትድ ስቴትስ እና የኢራን ፍጥጫን ከማራገብ ይልቅ ኹኔታውን ማቀዝቀዝ እንደሚያስፈልግ አውሮጳውያን ሃገራት እያሳሰቡ ነው።
|
የዩናይትድ ስቴትስ እና የኢራን ፍጥጫን ከማራገብ ይልቅ ኹኔታውን ማቀዝቀዝ እንደሚያስፈልግ አውሮጳውያን ሃገራት እያሳሰቡ ነው።
|
የጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ደጋፊና ተቃዋሚዎች በአምቦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድን በመደገፍ ዛሬ በአምቦ ከተማ ሊካሄድ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ተሰረዘ።
|
አባይን በሙዚቃ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ዛሬ አንድ ሰው ሲገደል ሌላ አንድ ሰው መቁሰሉን ደግሞ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡
|
የደኅንነት ሥጋት የገባቸው የሞያሌ ከተማ ነዋሪዎች ወደ ኬንያ ተሰደዋል ተብሏል፡፡
|
የሞያሌ ከተማ ከንቲባ አቶ አስቻለው ዮሃንስ ለዶይቼ ቬለ እንደተናገሩት ትላንት ከተገደሉት ውስጥ የአራቱ ቀብር ዛሬ ተፈጽሟል፡፡
|
የቆሰሉት ሰዎች ለተጨማሪ ህክምና ወደ ሐዋሳ መላካቸውንም ከንቲባው ገልጸዋል፡፡
|
የከተማይቱ ነዋሪዎች ትላንት እና ዛሬ ወደ ኬንያ መሰደዳቸውን አቶ አስቻለው አረጋግጠው ብዛታቸው ምን ያህል እንደሆነ ግን እንደማያውቁ አስረድተዋል፡፡
|
ከቆሰሉት ውስጥ አንድ ተጨምሮ አሁን የሟች ቁጥር አስር ደርሷል፡፡
|
እነርሱን እስከ ነገ ጠብቀን የሚደረገውን ነገር ከአካባቢው ህብረተሰብ ጋር ተወያይተን ውሳኔ እንሰጣለን፡፡
|
ትላንት ያው በተፈጠረው ሁኔታ ህዝቡ ስጋት ስለገባው ምንም የደህንነት ማስተማመኛ የለም በሚል ወደዚያ መሸጋገሩ ያለ ነገር ነው፡፡
|
ህዝቡ አሁን ወደ ኬንያ ማዶ ሴሺ ሞያሌ ታውን የሚባል አካባቢዎች ላይ ነው ሰፍሮ ያለው፡፡
|
ስለዛሬው ሁኔታ የተጠየቁት የሞያሌ ከንቲባ አንድ ሰው በሞተር ሳይክል ሲሄድ በጥይት ተመቶ መቁሰሉን መስማታቸው እና ተጨማሪ መረጃ እንደሌላቸው ተናግረዋል፡፡
|
አንድ የሞያሌ ሆስፒታል ሰራተኛ ግን ዛሬ በጥይት ከተመቱት ውስጥ አንደኛው ሞቶ ሌላኛው መቁሰሉን እማኝነታቸውን ለዶይቸ ቬለ ሰጥተዋል፡፡
|
አሁን በትምህርት ቤት ውስጥ ተጠልለው እንደሚገኙ የተናገሩት ተፈናቃዩ መሬት ላይ ተኝተው ማደራቸውን ገልጸዋል፡፡
|
ያንን ፍራቻ እንደገና ይደገማል ብሎ ሀዝቡ ከሶስት ቀበሌ ወጥቷል፡፡
|
ከጫሙቅ ሸዋበር እና አርበሌ ቀበሌዎች ኬንያ ተሰድደው ማለት ይቻላል፡፡
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.