input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የጸጥታ ተንታኞች የሶማሊያ የግዛት አስተዳደር አመሰራረት የፈጠረው አለመግባባት መፍትሄ ካልተበጀለት አገሪቱን ለማረጋጋት የተጀመረው ጥረት ችግር እንደሚገጥመው ይወተውታሉ።
|
አህመድ ሱሌይማን አሁን በሶማሊያ ህገ መንግስት አስገራሚ ሁነት እየተመለከትን ነው።
|
እንደ ጎርጎሮሳዊው አቆጣጠር ከ ወይም ዓ ም ጀምሮ በተለያዩ የፖለቲካ ሃይሎች ፍላጎት የህገ መንግስቱ የተወሰኑ ክፍሎች እየተጣሱ ነው።
|
ሲሉ የሶማሊያ ህገ መንግስት ህልውና አደጋ ውስጥ መውደቁን ይናገራሉ።
|
አሁን የጁባላንድ ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡት አህመድ ማዶቤ የአሸባብ ታጣቂ ቡድንን ከይዞታዎቹ ለማስለቀቅ ቃል ገብተዋል።
|
የግዛቲቱ አስተዳደር ከማዕከላዊ መንግስት ጋር የገባበት አለመግባባት የሚፈታበት መንገድ ግን እስካሁን አልታወቀም።
|
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ በበኩሉ ህገ ወጥ ነጋደዎችን ተጠያቂ ለማደረግና ገበያውን ለማረጋጋት እየጣረ መሆኑን ለዶቼቬለ ተናግሯል።
|
የኑሮ ውድነት በአሶሳ የኑሮ ውድነትና የሸቀጥና ምርት ዋጋ ጭማሪ የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎችን አማሯል።
|
ነዋሪዎቹ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የአንዳንድ የምርት ዓይነቶች ዋጋ በእጥፍ ማደጉ አሳስቧቸዋል፡፡
|
ከፍተኛ ጭማሪ ከተደረገባቸው ምርቶች መካከል ከምግብ ሽንኩርት ጤፍ እና የመሳሰሉት ከኮንስትራክሽን ግብአቶች መካከል ደግሞ የሲሚንቶ ዋጋ ንረት ይጠቀሳል፡፡
|
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ በበኩሉ ሕገ ወጥ ነጋደዎችን ተጠያቂ ለማደረግና ገበያውን ለማረጋጋት እየጣረ መሆኑን ለዶቼ ቬለ ተናግሯል።
|
የደቡብ አፍሪቃዊቱ አትሌት ጣጣ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ከሳዉዲ ለመመለስ የተዘጋጁ ወገኖች አቤቱታ በጅዳውስጥሸረፍያ በሚባል አካባቢ ወደሃገራችን እንግባ በሚሉ ኢትዮጵያዉያን እና በጸጥታ አስከባሪዎች መካክል ግጭት መፈጠሩ ተገለጸ።
|
ስፖርት ጥቅምት ስድስት ዓም በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ቸልሲን አርሰናል ያልተጠበቀ ሽንፈት በሳምንቱ መጨረሻ አስተናግደዋል።
|
በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በስፔን ላሊጋ ባርሴሎና ነጥብ ጥለዋል።
|
ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አልማዝ አያና የ የዓለማችን ምርጥ አትሌት ሆና ለመመረጥ ከሌሎች አትሌቶች ጋር በእጩነት ቀርባለች።
|
በዛሬው የስፖርት ዝግጅት እነዚህ ና አትሌቲክስ እንዲሁም ሌሎች አጫጭር ስፖርታዊ ዘገባዎች ተካተዋል።
|
ወጣቱና ሱሰኝነት በሱስ ተጋላጭ የሆነው አብዛኛው የህብረተሰብ ክፍል ወጣቱ እንደሆነ ይነገራል።
|
በሱስ የተጠመዱ ወጣቶች ቁጥር ከቀን ወደ ቀን መጨመሩ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንዳለም ይነገራል።
|
የበርሊን ግንብ መናድና የዓለም ፖለቲካ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
በድፍረት እና ሙያዊ በሆነ መንገድ የጥብቅና ሥራውን በማከናወንም በበርካቶች ይደነቃሉ።
|
የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ጠበቃዋ ቤት በመገኘት በዓሉን እንዲህ ቃኝቶታል።
|
የዓርብ መጋቢት ቀን ዓ ም ሙሉ ዝግጅት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ሰሜን ኮሪያ የቦምብ ሙከራዋ ስኬታማ ነበር አለች ዓለም በሰሜን ኮሪያ የሐይድሮጅን ቦምብ ሙከራ ጭንቅ ጥብብ ብሏት ውላለች።
|
የሰሜን ኮሪያ ዜና አገልግሎት በአኅጉር አቋራጭ ሚሳይል ላይ ሊጠመድ የሚችል የሐይድሮጅን ቦምብ ሙከራው ስኬታማ ነበር ሲል ዘግቧል።
|
ከጃፓን እስከ አሜሪካ ከበርሊን እስከ ፓሪስ የሙከራው ዜና ሲወገዝ ውሏል።
|
የተለያዩ የሥነ ምድር ምርምር ማዕከላትም በሰሜን ምሥራቅ ሰሜን ኮሪያ ሰው ሰራሽ የምድር መንቀጥቀጥ መፈጠሩን መመዝገባቸውን ገልጠዋል።
|
የደቡብ ኮሪያ ጦር ሙከራውን እየመረመርኩ ነው ሲል ጃፓን በበኩሏ የኪም ጆንግ ኡን ሀገር ሙከራውን ለማድረጓ እርግጠኛ ነኝ ብላለች።
|
ሰሜን ኮሪያ አደረኩት ካለችው የሐይድሮጅን ቦምብ ሙከራ በኋላ የቀጠናውን አገራት ጨምሮ ዩናይትድ ስቴትስ እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ሥጋት ተጭኗቸዋል።
|
የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒሥትር ሺንዞ አቤ የሰሜን ኮሪያ የኑክሌር ጦር መሳሪያ ግንባታ መርኃ ግብር ከባድ እና አስቸኳይ ሥጋት ፈጥሯል ብለዋል።
|
የሰሜን ኮሪያ የአሁኑ ሙከራ በጃፓን ሰማይ ላይ ሚሳይል ከተኮሰች ከጥቂት ቀናት በኋላ የተደረገ ነው።
|
ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ተቆጣጣሪ ድርጅት በበኩሉ የሰሜን ኮሪያን ሙከራ የሚያሳዝን ድርጊት ብሎታል።
|
ሁሉም ወገኖች እንዲረጋጉ ጥሪ ያቀረበችው ሩሲያ ቀውሱን ለመፍታት ሁነኛው መንገድ መነጋገር ብቻ ነው ብላለች።
|
የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ታደሰ ዕንግዳው ያነጋገራቸው ወይዘሮ አልማዝ እስካሁን መልሱን በተስፋ እየተጠባበቁ መሆኑንም ገልፀዋል ።
|
በተለያዩ ምክንያቶች የዓይን ብርሃናቸውን ያጡ በርካታ ኢትዮጵያዉያን ቁጥር ጥቂት አይደለም።
|
ችግሩን በህክምና ለማስተካከል መንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
|
ከነዚህ መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች መካከል በኩዬት ባለሀብቶች የተቋቋመው ዳሬክት ኤይድ ኢትዮጵያ አንዱ ነው።
|
ፖርቲዎች ጠንካራና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በትብብርም በውድድርም ሊሰሩ ይገባል ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በሱዳን የተለያዩ አካባቢዎች እንደሚኖሩ የገለጠው ኤምባሲው ኢትዮጵያውያኑ ሱዳናውያን ሰልፍ ከሚያካሂዱባቸው ሥፍራዎች ራሳቸውን እንዲያርቊ መክሯል።
|
የኢትዮጵያ የኤርትራ እና የሶማሊያ የሶስትዮሽ ውይይት መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የዶቸ ቬለ ራዲዮ ጣቢያ ኛ ዓመት ምሥረታ ልዩ ዝግጅት ሚያዚያ ቀን ዓም ዓርብ ነዉ ቀኑ።
|
በአሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ወኪሎች አማካኝነት ወደ ኩዌት የገቡ ኢትዮጵያዉያን ችግር ላይ ወድቀናል እያሉ ነዉ።
|
የኬንያ መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሕብረት መሪ ራይላ ኦዲንጋ ባለፈዉ ሳምንት የተደረገዉን ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ዉጤት ለማሻር በፍርድ ቤት እንደሚሟገቱ አስታወቁ።
|
ፕሬዝደንት ኬንያታ ምርጫዉን በ ከመቶ ድምፅ ማሸነፋቸዉን የሐገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን አስታዉቋል።
|
በተያየዘ ዜና የኬንያ መንግስት መንግሥታዊ ያልሆኑ ሐገር በቀል ድርጅቶች እንዲዘጉ ያሳለፈዉን ዉሳኔ ለሰወስት ወራት ያክል አነሳ።
|
ስለ ኬንያ የምርጫ ዉዝግብ የፖለቲካ ተንታኝ ፍቅረማርያምን በሥልክ አነጋግሬያቸዉ ነበር።
|
አዉሮጳዉያንን ያፋጠጠዉ የስደተኞች ጎርፍ ወደአንድ መቶ ሺ ገደማ የሚሆኑ ስደተኞች በያዝነዉ ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት ብቻ ወደአዉሮጳ ገብተዋል።
|
ዘገባዎች እንደሚጠቁሙት ደግሞ የሚሆኑት ወደአዉሮጳ ለመግባት ሲጓዙ መንገድ ላይ ሕይወታቸዉ አልፏል አለያም የደረሱበት አልታወቀም።
|
በተለያዩ የአዉሮጳ ግዛቶች የሚገኙ ተሰዳጆች ከአንዱ ሀገር ይሻለናል ወዳሉት ለመሸጋገር ይሞክራሉ።
|
የአዉሮጳ ኅብረት የአባል ሃገራት የሀገር ዉስጥ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስደተኞችን በየሀገራቱ በእኩል ደረጃ ለመከፋፈል የጀመሩት ዉይይት እጅግም አዎንታዊ ዉጤት አላስገኘም።
|
ጣሊያን መንግሥታቱ ሊተባበሯት ፈቃደኛ ካልሆኑ ስደተኞቹን ወደፈለጉበት መሄድ እንዲችሉ ልትለቃቸዉ እንደምትችል እያስፈራራች ነዉ።
|
ፈረንሳይና ጣሊያን ድንበር አካባቢ የተሰባሰቡ ስደተኞችን ትናንት የሁለቱም ሀገራት ፖሊሶች ከግዛታቸዉ ሊያስወጡ ሲታገሉ በተለያዩ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ታይቷል።
|
ጣሊያን በስደተኞች ጎርፍ በመጥለቅለቋ ወደግዛቷ የገቡትን ጥገኝነት ፈላጊዎች ሳትመዘግብ ወደተለያዩ የአዉሮጳ ሃገራት እንዲሻገሩ መንገዱን የከፈተች ይመስላል።
|
ጣሊያን ዉስጥ ያልተመዘገቡ ደግሞ በአብዛኛዉ ወደብሪታንያ ነዉ መጓዝ የሚሹት።
|
በዚህ ምክንያትም አብዛኞቹ ተሰዳጆች በፈረንሳይዋ የድንበር ከተማ ካሌ ለመከማቸት ተገደዋል።
|
ከዚያ ተነስተዉ ነዉ በመርከብ በባቡር ወይም በትላልቅ እቃ መጫኛ ተሽከርካሪዎች ተሸሽገዉ ወደብሪታንያ ለመግባት የሚሞክሩት።
|
ዩኒስ አልመሃዲ ከሱዳን ወደሊቢያ ለመድረስ ከዚያም በሜዲትራንያን ባህርን አቋርጦ ወደአዉሮጳ ለመግባት ከአንድ ዓመት በላይ ፈጅቶበታል።
|
ግን ደግሞ አሁን በፈረንሳይዋ ካሌ ግዛት በድንኳን መጠለያ ዉስጥ ነዉ።
|
አዉሮጳ ዉስጥ የምገኝበት በተለይም እዚህ ያለዉ የፈረንሳይ ሁኔታ ያስከፋል።
|
ወደብሪታንያ በሚወስደዉ አዉራ ጎዳና ላይ ተሽከርካሪዎች በረድፍ ተደርድረዉ እየተጠባበቁ ይጓዛሉ።
|
በዚህ ጊዜ እያንዳንዱ ተሰዳጅ ከሚጓዙት ትላልቅ ተሽከርካሪዎች ላይ ዘልሎ በመዉጣት ወደሚመኛት ሀገር ለመሄድ እድሉን የሚሞክርበት አጋጣሚ እንደሆነ ያዉቃል።
|
ሆኖም ግን ተሽከርካሪዎቹ ሁሉ ተሰዉሮ ለመጓዝ የሚመቹ አይነቶች አይደሉም።
|
አንዳንዶቹ ከባድ ሸክሞችን ጭነዋል ያ ቢቀር እንኳ ከፖሊስ ለመሰወር አይቻልምም ይሆናል።
|
ወደ የሚሆኑ ሴቶችና ወንዶች እንዲሁም ሕፃናት በዚህ ጊዜያዊ መጠለያ ይኖራሉ በየቀኑም አዳዲስ ይጨመሩባቸዋል።
|
ላበርግ ደ ሚግራንትስ ከተሰኘዉ ማኅበር ክርስቲያን ሳሎሜ ይህንኑ ነዉ የሚያስረዱት ባለፈዉ ዓመት ስደተኞች ነበሩን እዚህ።
|
የፈረንሳይዋ የድንበር ግዛት ወደብሪታንያ የመግባት የሚሹ ተሰዳጆች በብዛት የሚገኙባት ትልቋ መዳረሻ ናት።
|
ወደእቃ መጫና መርከቦችና ትላልቅ ተሽከርካሪዎች እንዳይወጡ እንዲያግድ በወደቡ ላይ አንድ ሜትር ከፍታ ያለዉ አጥር ብሪታንያ መንግሥት ዘርግቷል።
|
ወደብሪታንያ ቢሻገርም ለዩኑስ የተሻለ ሕይወት የማግኘቱ ተስፋ እጅግ አናሳ ነዉ።
|
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ብሪታንያ ዉስጥ እጅግ በጣም ጥቂት የጥገኝነት ጥያቄዎች ናቸዉ አዎንታዊ ምላሽ የሚያገኙት።
|
በወቅቱም የመድሃኒት ተስፋ እንደሌለ የተረዳዉ የሀገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴርም ኅብረተሰቡ የግልና የአካባቢዉን ንፅሕና እንዲጠብቅና ጥንቃቄ እንዲያደርግ ማሳሰቢያ አስተላልፎ ነበር።
|
ኤቦላን ግን እንደሰደድ እሳት ከመንደር መንደር ከሀገር ሀገር መዛመቱን የገታዉ አልታየም።
|
በሽታዉ ዋል አደር ብሎ ወደጎረቤት ላይቤሪያ ብሎም ሴራሊዮን ገባ።
|
ችግሩን በእነዚህ ሃገራት ይበልጥ ካባባሱት ምክንያቶች በዋነኛነት የሚጠቀሰዉ የሕክምና መስጫ ተቋማት አለመስፋፋት መሆኑ ተነግሯል።
|
ወረርሽኙ ያስከተለዉ ጉዳት ዓለም የግድ ትኩረት እንዲሰጠዉ በማድረጉ ይመስላል በተጠቀሱት ሃገራት የተወሰዱ ፈጣን የቁጥጥር ርምጃዎች ምናልባት ከመዛመት የገቱት ይመስላል።
|
በበሽታዉ መያዛቸዉ የተጠረጠረ ሰዎች በተየያዩ ሃገራት ለጊዜዉ ተገልለዉ እንዲቆዩ ተደርጓል አሁን ይህ ተግባር ቀጥሏል።
|
አንድ ሰዉ በበሽታዉ ከተያዘ ከስምንት እስከአስር ቀናት ዉስጥ የበሽታዉ ምልክቶች ሊታዩበት ይችላሉ።
|
ተሐዋሲዉ በሰዉነት ገብቶ ጥቃት ለመሰንዘር እስኪጠናከር ደግሞ እስከ ቀናት ሊቆይ እንደሚችል ተደጋግሞ ተገልጿል።
|
እስካሁንም የሟቾቹም ሆነ በኤቦላ የተያዙት ሃኪሞች ቁጥር ሊጨምር ይችላል።
|
የኤቦላ ታማሚዎችን በሙያቸዉ ሲረዱ ወረርሽኙ የተቀሰቀሰባቸዉ ሃገራትና የሌሎች ሃገራት ዜጎችን ጨምሮ በተሐዋሲዉ የስፔን የአሜሪካ የኖርዌይ የፈረንሳይና የብሪታንያ ዜጎች ተይዘዋል።
|
ወደሀገራቸዉ ተወስደዉ ህክምና የተደረገላቸዉ አብዛኞቹ የምዕራብ ሃገራት ዜጎች ከቀናት በኋላ ከበሽታዉ አገግመዋል።
|
የህክምና ባለሙያዎች የሚሉት ደግሞ በኤቦላ የተያዘ ሰዉ የመዳን ተስፋ በሰዉነቱ ዉስጥ ባለዉ በሽታን የመቋቋም የተፈጥሮ አቅም ይወሰናል ነዉ።
|
አንዴ በተሐዋሲዉ ተይዞ መዳን የቻለ ደግሞ ቢያንስ እስከ አስር ዓመታት ሊቆይ የሚችል በሽታን የመከላከል አቅም የመገንባት እድል አለዉ።
|
እስካሁን ይህነዉ የሚባል መድሃኒት ያልተገኘለት ምናልባት የቀድሞዉ የተመድ ዋና ጸሐፊ ኮፊ አናን የድሃ በሽታ እንዳሉት ሆኖ ይሆን ያስብላል።
|
የዓለም የጤና ድርጅት በኤቦላ ከተያዙ በመቶዉ እንደማይተርፉ ነዉ ቀደም ሲል የገለፀዉ።
|
በሽታዉ ጊኒ ዉስጥ እንደተቀሰቀሰ በስፍራዉ ተሰማርተዉ ከነበሩት የድንበር የለሽ ሃኪሞች ባልደረባ አንዱ ሚሸል ፋንኸርፕ ይህንኑ አረጋግጠዉ ነበር።
|
ዓመቱ እንደባተ በወረርሽኝ መልክ ተቀስቅሶ እስካሁንም ስለኤቦላ መነገሩ እሱም ነፍስ መቅጠፍ መበከሉ አላባራም።
|
ኩፍን በየዕለቱ የአራት መቶ በሰዓት ደግሞ የ ሕፃናትን ነፍስ እንደሚቀጥፍ የዓለም የጤና ድርጅት ይገልጻል።
|
በኩፍኝ ምክንያትም በርካታ የሕጻናት ነፍስ የሚያልፍባቸዉ ሃገራት ናይጀሪያ ፓኪስታን ኢትዮጵያ ኢንዶኔዢያ እና ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ መሆናቸዉም ተነግሯል።
|
ዓ ም በብዛት ስለኤቦላ መዛመትና ጉዳት ቢነገርበትም የመሬት መንጥቀጥ እና መናድ እንዲሁም ጎርፍና እና ወጀብ በተለያዩ አካባቢዎች ጉዳት ማድረሳቸዉ አይዘነጋም።
|
አፍጋኒስታን ዉስጥ ሁለት ጊዜ የደረሰዉና የመሬት መናድ በሰሜን ምሥራቅ የሀገሪቱ ክፍል በመቶዎች የሚቆጠሩ ወገኖችን ሕይወት የጠፈዉን የተፈጥሮ አደጋ እናስታዉሳለን።
|
ደቡብ ምዕራብ ቻይና ዉስጥ ደግሞ በሬሽተር መለኪያ የተመዘገበዉ የመሬት መንቀጥቀጥ ከስድስት መቶ ሰዎች በላይ ሞተዉበታል።
|
እንዲያም ሆኖ ከአንድ ሚሊዮን ሕዝብ በላይ ከመኖሪያ ቀየዉ ለመፈናቀል ተገዷል።
|
ዛሬም በጎርፍና እሱ ባስከተለዉ የመሬት መናድ ቢያንስ የ ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰምቷል።
|
ኔፓልን ደግሞ ገና በጥቅምት ወር መባቻ ነዉ ኃይለኛ የበረዶ ዉሽንፍር የገረፋት።
|
በከተራራዎች አካባቢ ተራራ ወጪ ቱሪስቶች ላይ የወረደዉ የበረዶ ክምርም በማዕከላዊ የሀገሪቱ ክፍል ቢያንስ የ ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል።
|
ፔሩ ያስተናገደችዉ ኛዉ የተመድ የአየር ንብረት ለዉጥ ጉባኤም ይህንን ሰናይ ወሬ ይዞ ነዉ በተነቃቃ ስሜት የተጀመረዉ።
|
በችኮላም ቢሆን ተሰብሳቢዎቹ በመጪዉ ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት ፓሪስ ላይ በሚካሄደዉ ጉባኤ ለድርድር ሊቀርብ የሚችል መንደርደሪያ ሃሳብ ያካተተ ዶሴ አሰናድተዋል።
|
በዚህ መሠረትም ሃገራት በየበኩላቸዉ ሊያደርጉ ያቀዱትን እስከከ መጋቢት አጋማሽ እስከ ሰኔ ወር እኩሌታ ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
|
በዚህ ጉባኤ ላይ የበለፀጉት ሃገራት እንደዋና ጉዳይ ያዩት ከባቢ አየርን የሚበክለዉን የአደገኛ ጋዝ የልቀት መጠን የመቀነስን ርምጃ ነዉ።
|
ከዚህ በፊት ቃል የተገባዉ በየዓመቱ የአንድ መቶ ቢሊዮን ዶላር ድጎማ ከአምስት ዓመታት በኋላ ተግባራዊ ሊሆን እንደሚችል ነዉ የሚነገረዉ።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.