input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
በብሪታንያ የሚገኘው የፖላንድ ኤምባሲ ያወጣው መረጃ እንደሚያሳየው ካለፈው ሰኔ ወር በኋላ ጊዜ ተመሳሳይ ጥቃቶች ተፈፅመዋል።
|
የፖላንድ እና የብሪታንያ ባለስልጣናት አሳሳቢ እየሆነ ስለመጣው ስለዚሁ ጉዳይ በተደጋጋሚ ተወያይተዋል።
|
የልዑካን ቡድን በብሪታንያ ያሉትን ዜጎቹን ደህንነት ለማረጋገጥ የሚቻልበትን መፍትሔ የማፈላለግ ዓላማ ይዞ ነው ወደ ለንደን የተጓዘው።
|
የሽብሩ እንዴትነት የፀረ ሽብሩ ዉጊያ እስከየትነት ያፍታ ዝግጅታችን ትኩረት ነዉ።
|
ከጋየዉ መኪና አጠገብ በካራ የታረደ የአንድ ሰዉ ጭንቅላትና በአረብኛ የተፃፉ ሐይማኖታዊ ጥቅሶች አገኙ።
|
የኬሚካሉን ፋብሪካ በኬሚካል ሊያጋይ ኬሜካል የተሞላበትን ጠርሙስ ለመክፈት ይታገላል።
|
የእሳት አደጋ ተከላካዮቹ እሳቱን ከምንጩ የሚያጠፉበትን ብልሐት ለማወቅ ማሰብ ማሰላሰል አላስፈለጋቸዉም።
|
ጀርመናዊቷ የፖለቲካ አጥኚ ክሌር ደመስማይ ከባድ ጥፋት ሊደርስ ይችል እንደነበር አልተከራከሩም።
|
የጀርመንና የፈረንሳይን ግንኙነት የሚያጠኑት ደመስሜይ ሙከራዉን ራሱን አስገራሚ ይሉታል።
|
በጣም ያስገረማቸዉ ግን ባለፈዉ ጥር ሻርሊ ኤብዶ ከተጠቃ በኋላ የፀጥታ አስከባሪዎች ክትትል ቁጥጥርና ጥንቃቄ ሳይላላ ሌላ ጥቃት መቃጣቱ ነዉ።
|
ፈረንሳይ ዉስጥ ዳግም ጥቃት መሠንዘሩን በማየቴ በጣም ነዉ የተገረምኩት።
|
በሐገሪቱ ያለዉን ዉጥረት ለተመለከተ ግን እጅግ በጣም የሚያስገርመዉ ጥቃት መሰንዘሩ አይደለም።
|
ፓሪስ ዉስጥ ብዙ ተቋማት በተለይ ምኩራቦች እና የአይሁድ ትምሕር ቤቶች በፖሊስ ሲጠበቁ ይታያሉ።
|
ጥበቃ ጥንቃቄዉ ግን ከሌላ ጥቃት ያዉም ከራስዋ ከፈረንሳይ በቀል አጥቂዎች ሊያድናት አለመቻሉ እንጂ ዚቁ።
|
የአሜሪካዉን የኬሚካል ፋብሪካ ለማጋየት የሞከረዉ ግለሰብ ከዚሕ ቀደም ከፅንፈኞች ጋር ግንኙነት እንደነበረዉ የፈረንሳይ ባለሥልጣናት አስታዉቀዋል።
|
ይሁንና ሰዉዬዉ እራሱን የኢራቅና የሶሪያ እስላማዊ መንግሥት ወይም ደዓሽ ብሎ የሚጠራዉ ድርጅት አባል ሥለመሆን አለመሆኑ የታወቀ ነገር የለም።
|
የፈረንሳዩ ጥቃት እንዴትነት የደረሰዉ ጥፋት እስከምንነት የአጥቂዉ ማንነት ገና በቅጡ ሳይተነትን ከቀድሞዋ የፈረንሳይ ቅኝ ተገዢ ከቱኒዚያ ሌላ የሽብር ጥቃት ተሰማ።
|
በዉቧ የመዝናኛ ከተማ ሶሴ ባሕር ዳር የተንጣለለዉ ዘመናይ የቅንጦት ሆቴል በጥይት ሩምታ ተደበላለቀ።
|
የቱኒዚያ ባለሥልጣናት እንዳስታወቁት የቤልጂግ የጀርመን የአየር ላንድና የፖርቱጋል አንዳድ ዜጎችም ተገድለዋል።
|
ሐገር ጎብኚዎቹን በጥይትና በእጅ ቦምብ የገደለዉ ወጣትም በፀጥታ አስከባሪዎች ተገድሏል።
|
የመቀጠር በግሉ የመሥራት በትምሕርቱ የመቀጠል ሠፊ እድል የነበረዉ አዲስ የዩኒቨርሲቲ ምሩቅ።
|
ፖሊስ እንዳለዉ የወጣቱ ተንቀሳቃሽ ስልክ ሜድትራኒያን ባሕር ዉስጥ ተገኝቷል።
|
አሸባሪዉ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አይ ሲ ስ ሐላፊነቱን ወስዷል።
|
በዚሕ አራት አመት ዉጥስ ከሚተራመሱባት ታጣቂዎች ወይም አሸባሪዎች አንዱ እራሱን እስላማዊ መንግሥት የሚለዉ ቡድን ነዉ።
|
ቡድኑ በየሥፍራዉ የሚወጉትን መንግሥታት ዜጎች ወይም ተባባሪዎቻቸን ለመጥፋት ከሊቢያ ሻገር እያለ ቱኒዚያን ኢላማዉ ማድረግ ብዙም አልከበደዉም።
|
ቡድኑ ባለፈዉ መጋቢት እዚያዉ ቱኒዚያ ዉስጥ በሐገር ጎብኚዎች ላይ በጣለዉ ተመሳሳይ ጥቃት ሃያ አንድ ሰዎች ገድሎ ነበር።
|
የቱኒዚያ መንግሥት ከመጋቢቱ ጥቃት በኋላ የአክራሪዉ ቡድን አባላት ወይም ደጋፊዎች ብሎ የጠረጠራቸዉን በርካታ ሰዎች አስሯል።
|
የሶሴዉን ግድያ ካዩት አንዱ ሽብርን ለማስቆም አብነቱ መተባበርን ነዉ ይላሉ።
|
በአብዮቱ ወቅት የነበረንን በጋራ የመቆም ስሜት ዳግም ማሰብ አለብን።
|
ለነፃነታችንና ለሠብአዊ መብት መከበር በአንድነት በአደባባይ እንደታገልን ሁሉ በአንድነት ከቆምን አሸባሪነትን ድል ማድረግ እንችላለን።
|
የኩዌት ኤምሬት ባለሥልጣናት ኋላ እንዳስታወቁት ሳዑዲ አረቢያዊዉ ወጣት ከሳዑዲ አረቢያ በማናማ ባሕሬን አድርጎ ኩዌት ሲቲ የገባዉ የዚያን ቀን ማለዳ ነዉ።
|
የዓለም መገናኛ ዘዴዎች የፈረንሳዩንና የቱኒዚያዉን ጥቃት እየተቀባበሉ በሚያራግቡበት መሐል ወጣቱን ያሳፈረዉ መኪና ኢማም ሳዲቅ መስጊድ ቅጥር ግቢ ገባ።
|
የሃያ ሰወስት ዓመቱ ወጣት ቦምቡን እንዳሸረጠ ወደ መስጊዱ ዘለቀ።
|
እራሱን የኢራቅና የሶሪያ እስላማዊ መንግሥት ብሎ የሚጠራዉ ቡድን ወጣቱን አጥፍቶ ጠፊ ማዝመቱን አረጋግጧል።
|
ቡድኑ መናፍቅ የሚላቸዉን ወገኖች በተለይም ሺዓዎችን በቅርብ ቀን እንደሚገድል ከጥቂት ቀናት በፊት ዝቶ ነበር።
|
እርግጥ ነዉ የሺዓዎች ሐራጥቃ ሐገር ተቆርቃሪም ተደርጋ የምትቆጠረዉ ኢራን ሶሪያና ኢራቅ ዉስጥ አክራሪዉን ቡድን ትወጋለች።
|
በቴሕራን የሚደገፉት የደማስቆና የባግዳድ መንግሥታትም አንድም ሺዓ አለያም ለሺዓ የሚቀርበዉ የአላዊት ሐራጥቃ ተከታዮች ናቸዉ።
|
ከአይሲስ ጋር የሚደረገዉን ዉጊያ ወይም ፀረ ሽብር የሚባለዉን ዘመቻ በግልፅ ቋንቋ መበየን አስቸጋሪ ነዉ።
|
ሳዑዲ አረቢያ ኩዌትን ጨምሮ የፋርስ ባሕረ ሠላጤ አካባቢ መንግሥታትን በበላይነት ትመራለች።
|
ከግብፅ መዳከም በኋላማ የሪያድ ነገስታት መላዉን ዓረብ ከሆነላቸዉም መላዉን ሙስሊም ዓለም ለመምራት እየተንጠራሩ ነዉ።
|
ዩናይትድ ስቴትስ የምዕራብም የምሥራቅም ወዳጆችዋና ተባባሪዎችዋ በነሳዑዲ አረቢያ ከሚመሩት አረቦች ጋር ሆነዉ ባንድ በኩል የሶሪያን መንግሥት የሚወጉ ሐይላትን ያስታጥቃሉ።
|
ኢራንና በኢራን የሚደገፈዉ የሊባኖሱ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ሒዝቦላሕ የደማስቆ መንግሥትን ደግፈዉ በዩናይትድ ስቴትስ በሳዑዲ አረቢያና በተባባሪዎቻቸዉ የሚደገፉ አማፂያንን ይወጋሉ።
|
ኢራን ሶሪያ ኢራቅ ዩናይትድ ስቴትስ ሳዑዲ አረቢያና ተባባሪዎቻዉ በቀጥታ ይዋጋሉ።
|
ዩናይትድ ስቴትስ ለምትመራዉና ለምታስተባበረዉ ዘመቻ ኢራቅና ሶሪያ ዉስጥ ብቻ እንዲት ዩናይትድ ስቴትስ ብቻ በቀን ወደ ዘጠኝ ሚሊዮን ዶላር ትከሰክሳለች።
|
የሌሎቹ መንግሥታት ድምር ወጪ ከዩናይትድ ስቴትስ ቢበልጥ እንጂ አያንስም።
|
ዓመት ሊደፍን ጥቂት በቀረዉ ዉጊያ ከስልሳ ሺሕ በላይ ሰዉ ተገድሏል።
|
የኩዌቱ የምክር ቤት እንደራሴ አድናን አል ሙተዋ እንዳሉማ ሠላማዊዉ ሰዉ መሸሸጊያ ነዉ ያጣዉ።
|
ኢላማ ያደረጉት አንድ ሐራጥቃን ብቻ አይደለም መላዉን አረብና ሙስሊምን አንጂ።
|
የባሕረ ሠላጤዉ ትብብብር ሐገራትና መላዉ ሙስሊም ሐገራት አሸባሪነትን እንዲዋጉ እንጠይቃለን።
|
አል ቃኢዳ የተፈለፈለ የተመሠረተ የተሠራጨዉ በ እና ከመንግሥት አልባዋ አፍቃኒስታን ነበር።
|
የ የተመሠረተ የተጠናከረ የተሠራጨዉም ጠንካራ መንግሥት አልባዋ ኢራቅ ነዉ።
|
ፈጥኖ የተዛመዉ ወደምትወድመዉ ሶሪያ እና ወደ ፈራረሰችዉ ሊቢያ ነዉ።
|
አፍቃኒስታን ኢራቅ ሊቢያ የመን ለምን እና እንዴት መንግሥት አልባ ሆኑ።
|
ዓለም ያለነፃነት እና ክስ አምስት ዓመት ዊክሊክስ የተሰኘዉ አጋላጭ ድረገጽ መሥራች ጁሊያን አሳንዥ ክስ ሳይመሠረትበት ነፃነቱን እንዳጣ አምስተኛ ዓመቱን ያዘ።
|
በጎርጎሪዮሳዊዉ ዓ ም ልክ በትናንትናዉ ዕለት ነበር አሳንዥ ስዊድን ዉስጥ ክስ የቀረበበት።
|
ከሁለት ዓመታት በኋላም የለንደን ፖሊስ አሳልፎ ለስዊድን እንዳይሰጠዉ እዚያ በሚገኘዉ በኤኳዶር ኤምባሲ ዉስጥ ገብቶ ከለላ አገኘ።
|
ጁሊያን አሳንዥ ከዚያን ጊዜ አንስቶም ጉዳዩ እንደተንጠለጠ እሱም ከተደበቀበት ሳይወጣ ለዚህ ጊዜ ደረሰ።
|
ከጎርጎሪዮሳዊዉ የሰኔ ወር አንስቶ እያንዳንዷን ዕለት አሳንዥ ያሳለፈዉ በዚህ ኤምባሲ ሕንፃ ዉስጥ ነዉ።
|
ጉዳዩ ለስቶክሆልም አቃቤ ሕግ ይቀርብ እና ጉዳዩን የተመለከቱት አቃቢተ ሕግ ለጥርጣሬ የሚያደር በቂ ነገር በማጣታቸዉ ይጥሉታል።
|
ከዚያም ሌላ አቃቤ ሕግ ከጎንተንበርግ ከተማ ጉዳዩን ዳግም እንደአዲስ ያነሳሉ።
|
ስለጉዳዩ የሚነሳ ነገር ካለም ስዊድን በግለሰቡ ላይ ይፋ ያደረገችዉ የእስር ማዘዣ ብቻ ነዉ።
|
በዚያም ላይ ስዊድን አሳንዥን ለዩናይትድ ስቴትስ አሳልፋ እንደማትሰጥ ዋስትና ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆነችም።
|
ይህ ያሰጋዉ አሳንዥ ጥገኝነት ባገኘበት የኤኳዶር ኤምባሲ መቀመጥ ግድ ሆኖበታል።
|
የአሜሪካን መንግሥት ቁጣና ትኩረትም በምሥጢር አጋላጩ ድረገጽ ላይ ብቻ ሳይሆን ገመናዉን ባቀበለዉ አካል ላይም ነዉ።
|
ደራሲ እና ጋዜጠኛ ቻርለስ ግላስ የፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ መንግሥት ከቀድሞዎቹ በበለጠ በርካታ ጋዜጠኞች ላይ ክስ መመሥረቱን ያስረዳል።
|
የኦባማ አስተዳደር ያለፉት መንግሥታት ባጠቃላይ ካደረጉት ይበልጥ በርካታ ጋዜጠኞችን ከሷል።
|
የኦባማ አስተዳደር በመላዉ ዓለም የሚፈፅመዉ የቁም ስቅል ግድያ እንዲሁም ተጠርጣሪዎችን ከአንድ ሀገር ይዞ ወደሌላ መዉሰድ እንዲጋለጥ አይፈልግም።
|
የግላስን አስተያየት ለጋዜጠኞች የሚሟገተዉ የድንበር የለሽ ጋዜጠኞች የቦርድ አባል ማቲያስ ሽፒልካምፕም ይጋሩታል።
|
እዉነታዉን ስንመለከት ምሥጢር አጋላጮቹ ላይ የሚቀርበዉ ክስ ተጠናክሯል ከዚህ በፊት ባልተለመደ ሁኔታም ጠንካራ ክትትል እየተደረገባቸዉ ነዉ።
|
ሽፒልካም አክለዉም ዩናይትድ ስቴትስ ዊክሊክስ ሌሎች አጋላጭ መረጃዎችን ይፋ እንዳያደርግ የተለያዩ የማደናቀፍ ሙከራዎች ማድረጓም የፕረስ ነፃነትን የሚገድብ ነዉ በማለት ይተቻሉ።
|
ዊኪሊክስ የሰዎችን ህይወት ለአደጋ አጋልጧል የሚለዉን የዋሽንግተንን ክስም ያጣጥላሉ።
|
ይህ ሁሉ ምናልባት በአሳንዥ የስዊድን የፍርድ ቤት ጉዳይ ላይ ተፅዕኖ ይኖረዉ ይሆን
|
የወንጀል ሕግ ምሁር የሆኑት ኒኮላዎስ ጋሴዝ የፍርድ ሂደቱ ሚዛናዊነት ጥያቄ ላይ ወድቋል ይላሉ።
|
አሳንዥን በተለመለከተ ግን አንዲት አስተያየት ሳይሰነዝር ለረዥም ዓመታት ዝም ማለቱ ያልተለመደ ነዉ።
|
እናም በዚህ ሁኔታ እንደምናዉቀዉ አንድ ይፋዊ ጉዳይ እንዲሁ እንዲተዉ አድርጓል።
|
አካሄዱም እሳቸዉ እንደሚሉት ጉዳዩን ወደፍርድ ቤት ማድረስ የሚችል አቅም ያለዉ አቃቤ ሕግ ያለ እንዳይመስል አድርጎታል።
|
የጤና ድርጅቱ እንደሚለዉ አብዛኞቹ እናቶች ለልጃቸዉ እንዴት ጡት ማጥባት እንዳለባቸዉ ባለማወቃቸዉ አንዳንዶቹ ደግሞ በሚሰማቸዉ ህመም ምክንያት ማጥባትን ይተዋሉ።
|
አውሮፓ እና ጀርመን ጀርመናውያን ከሚያሳስቧቸው አበይት ጉዳዮች መካከል ወደ አገሪቱ የሚነጉዱ የአፍሪካ እና መካከለኛው ምሥራቅ ስደተኞች እና ፍላጎቶቻቸው ይገኝበታል።
|
በጀርመን በተሰራ አንድ ጥናት መሠረት በርካታ ዜጎች አገሪቱ ከጎርጎሮሳዊው ዓ ም ወዲህ የበረታውን የስደት ቀውስ መቋቋም አትችልም የሚል ሥጋት ተጭኗቸዋል።
|
በዛሬው የአውሮፓ እና ጀርመን መሰናዶ ይልማ ኃይለሚካኤል ጀርመናውያኑን የሚያሳስቧቸውን ጉዳዮች ይዳስሳል።
|
ህልሟን እዉን ያደረገች ወጣት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ሁለቱም አክቲቪስቶች እንደሚሉት ከሆነ የአዲስ አበባ ዉዝግብን በዉይይት ለመፍታት ዝግጁ ነን።
|
የኢትዮጵያ ርዕሰ ከተማ አዲስ አበባ የአስተዳደር ጉዳይ ከፍተኛ የሆነ ዉዝግብ ቀስቅሶአል።
|
ሁለቱም አክቲቪስቶች እንደሚሉት ከሆነ ዉዝግቡን በዉይይት ለመፍታት ዝግጁ ነን።
|
በቅድምያ ነጋሽ መሐመድ ከጃዋር ጋር ያደረገዉ ቃለ ምልልስ ይደመጣል።
|
በመለጠቅ ጋዜጠኛ እና የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዉ እስክንድር ነጋም ዉዝግቡን ማስወገድ የሚቻለዉ በዉይይትና በድርድር እንደሆነ በሰጠዉ ቃለ ምልልስ አሳዉቋል።
|
በጎይተ ኢንስቲትዩት ውይይት ተካሂዷል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ያልተሳኩት ቃል ኪዳኖችና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ጤፍን መሰል አዝርዕትና እጽዋት በማይገባቸው ኩባንያዎች ስም ተመዝግበው ይገኛሉ አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
ኢትዮጵያ የፍትህ ሥርዓቱ ሀገርኛ ሚና ኢትዮጵያ ዉስጥ በተለያዩ ክልሎች የሚቀሰቀሰው ግጭት ዛሬም አልረገበም።
|
በአፋር እና ሶማሌ ብሄረሰቦች በጋሞ በኦሮሚያ በመስቃንና ማረቆ በስልጤ አካባቢ የተነሱት ግጭቶችን በባህላዊ ስርዓት ለመፍታት ጥረት መደረጉ ይታወቃል።
|
መንግስት በክልሎች በሚቀሰቀሱ ግጭቶች እልባት የመስጠቱ ጉዳይ እምብዛም ነው ሲባል ይደመጣል።
|
እነዚህ ግጭቶች ወዴት እያመሩ እንደሆነ በግልፅ የሚታወቅ ነገር የለም።
|
ይሁንና ከዚህ ቀደም የሀገር ሽማግሌዎች አንዳንድ አካባቢዎች ተከስቶ የነበረውን ግጭት በመፍታት ዘላቂ እርቀ ሠላም ለማውረድ ችለዋል።
|
የሀገር ሽማግሌዎቹ ለረጅም ዘመናት የዘለቀው ታሪካዊ ትስስር አንድነትና ወንድማማችነት በህዝቦች መሀል እንዲጠነክር የአስታራቂነት ድርሻቸውን እንደተወጡ የብዙዎች እምነት ነው፡፡
|
የፍትህ ስርዓት ግጭት አፈታት አንደኛው ነው ሁለተኛው ሀይማኖታዊ እንደዚሁም ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓቶች ናቸው።
|
የመንግሥት የፍትህ ስርዓት አሁን የተፈጠሩትን ግጭቶች የመፍታት አቅም አለው ብዬ አላምንም።
|
ተጨባጭ ነገር እያየን ያለነው የባህላዊና ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ስርዓቶች በተለያየ ደረጃ ጣልቃ በመግባት ጉዳዩን በሚገርም ሁኔታ እየፈቱ እንዳሉ ነው።
|
ከመንግሥታዊ የፍትህ ስርዓት ባህላዊውና ሀይማኖታዊ የሆነው የሀገር ሽማግሌዎች ችግርን የመፍታቱ ሚና የተሻለ እንደሆነ ዶ ር ከይረዲን ያስረግጣሉ።
|
ሽማግሌዎች የገቡባቸው ዕርቅ ባህላዊ ህግጋት የተደገፉ ስለሆኑ ለችግሩ እልባት የመፍጠራቸው አቅም በየትኛውም ደረጃ ሲመዘን ከመንግሥታዊ ፍትህ ስርዓት የተሻሉ ናቸው።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.