input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የምርመራ ጣቢያዎች ቢበዙና ምርመራው ቢፋጠን ከብዙ ችግር ያድነናል ።
|
ገነት የጅማዋ ደግሞ የመንግስት ሰራተኛና ተማሪን ብቻ ከቤት እንዳትወጣ ብሎ በሽታውን መቆጣጠር ይቻላል
|
አንድ የታክሲ ረዳት በበሽታው ቢጠቃ ምልክቱ እስኪታይበት ድረስ ስንት ሰው እንደሚያሲዝ አስቡት
|
ነገር ግን ህግ ጥሰው የሚውጡ እንዳሉ ውስጥ ውስጡን እየስማን ነው።
|
እኔ ግን የሚገርመኝ ከማቆያው ወጥቶ ከቤተሰቡ ጋር የሚቀላቀለው ሰው ነው ።
|
ሲሉ አሌክስ እራመዳለሁ በተስፋ በበኩላቸው ይህን እኩይ ተግባር በሚፈጸሙና በተባበሪ አካላት ላይ መንግስት እርምጃ ሊወስድ ይገባዋል።
|
ወረርሽኙን ለመከላከል የተደረጉ ክልከላዎች የኮረና ቫይረስ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከተከሰት ወዲህ ሀገሮች ወረረሽኙን ለመቆጣጠር ያስችላሉ ያሏቸውን ርምጃዎች በመዉሰድ ላይ ይገኛሉ።
|
በኢትዮጵያም መንግስት ወረርሽኙን ለመከላከል የሰዎች ግንኙነትን መቀነስን ጨምሮ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ያግዛሉ ያላቸውን የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ነው።
|
የክልል መስተዳድሮችም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የውስጥና የአገር አቋራጭ የትራንስፓርት አገልግሎቶች ስብሰባዎችና ሌሎች ማህበራዊና ክንውኖች ላይ ገደቦችና ጥብቅ ክልከላዎችን አድርገዋል።
|
የተለያዩ የሀይማኖት አባቶችም ምዕመናን የአምልኮ ስርዓታቸዉን በቤታቸው እንዲከውኑ ውሳኔዎችን አስተላልፈዋል።
|
ይህ ጉዳይ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሌላዉ የመነጋገሪያ ርዕስ ሆኖ ነው የሰነበተዉ።
|
አንዳንዶች ክልከላው በሚፈለገዉ ደረጃ እየተተገበረ አለመሆኑን ሲገለፁ አንዳንዶቹ ደግሞ ክልከላው የህዝቡን የኑሮ ሁኔታ ያላገናዘብ ነው ይላሉ።
|
ሲሉ ቀለም አበበ በአብዛኛው በሽታው እየገባ ያለው ከውጭ ነው ።
|
እንቅስቃሴን ማገድ ግን ለኔ ከኮሮና እና ከረሀብ አንዱን የመምረጥ ያህል ነው።
|
ክልከላዉም ሆነ ሰለ ወረረሽኙ የሚሰጠው መረጃ ከተማ ከተማዉን ሆነሳ ጎብዝ የገጠሩ ሰዉ ዜጋ አይደለም
|
ያሉት ደግሞ ሀርቆ ከይላ የተባሉ የፌስ ቡክ ተከታታይ ናቸው።
|
እፎይታ ኢትዮጵያ ከልከላዉ ጥሩ ቢሆንም ከቤታቸው ምግብ ማብሰል የማይችሉና ምግብ ገዝተው የሚጠቀሙ ሰዎች በጣም ተቸግረዋል።
|
ነገ ከነገ ወዲያ ሠዉ በኮረና ተያዘ የሚለዉ ዜና ተቀይሮ በረሀብ ይህን ያህል ሰዉ ሞተ ወደሚለው ሳንሽጋገር የተያዘዉ መንገድ በደንብ ይጠና።
|
ሲሉ ቴዲ ማን የተባሉ አስተያየት ሰጪም ትክክል ቀን ሰርቶ ማታ ገዝቶ የሚበላ ሰው እንዳለ መታወቅ አለበት።
|
ስለዚህ መንገድ ትራንስፖርት ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ ተሽከርካሪዎችን መድቦ ችግሩን ቢያቃልል መልካም ነው።
|
አለማየሁ ቢረሳ በጎ አድራጊዎችም ህዘቡ ከመጎዳቱ በፊት ፈጥናቸሁ ብትደርሱለት ወረርሽኙን ቤቱ ተቀምጦ ሊያሳለፍ ይችላል።
|
ብሩክ ዳዲ የኢትዮዽያ ህዝብ ስለእዉነት ጥሩና ደግ ህዝብ ነው ።
|
ከፊት ሆኖ የሚያሰተባብረውና የሚመራዉ ካገኘ መረዳዳትና ተካፍሎ መብላት የሚችል ህዝብ ነው።
|
ስለዚህ ሃላፊነት ተወስዶ በየ አካባቢው እርዳታ ቢሰባሰብ መልካም ነዉ ብለዋል።
|
መጀመሪያ ይሄን እንቀበል ከዛም መቀመጫ ቤት የሌላቸውና ቤት ቢቀመጡ የሚበሉት የሌላቸውም መኖራቸውንም መገንዘብ ግድ ይላል።
|
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማገሰቱ መጋቢት ቀን የለውጡን ሁለተኛ አመት በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት ደግሞ ያልፋል አትጠራጠሩ
|
በሚል ርዕስ ምንም እንኳ የገጠመን ችግር ከዚህ በፊት እንዳየናቸው አደጋዎች የማያልፍ ቢመስልም ማለፉ ግን አይቀርም፡፡
|
ስለተመኘን ሳይሆን በትብብር ስለምንሰራ ይህ ጊዜ ያልፋልና አትጠራጠሩ ሲሉ ገልፀዋል።
|
እነዚህ የጠቅላይ ሚንስትሩ መገለጫዎችም በሳምንቱ በማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች የድጋፍና የነቀፌታ አስተያየቶችን አስተናግደዋል።
|
ፎን ደር ላየን ለመጀመሪያ ጊዜ ባደረጉት የአፍሪካ ጉብኝት የአውሮፓ ኮሚሽን ለኢትዮጵያ ሚሊዮን ዩሮ ዕርዳታ ሊሰጥ ስምምነት ተፈርሟል።
|
ጸጥታ እና ስደትን የመሳሰሉ ጉዳዮች በአፍሪካ እና በአውሮፓ መሪዎች የጋራ መፍትሔ ሊፈለግላቸው እንደሚገባ ተናግረዋል።
|
በአፍሪካ ኅብረት መገኘቴ ጠንካራ ፖለቲካዊ መልዕክት ያስተላልፋል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ብለዋል።
|
በውይይታችን በአውሮፓ እና በአፍሪካ መካከል ባለው ግንኙነት መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮች እንዳሉ ተመልክተናል ሲሉ ተደምጠዋል።
|
ነገር ግን በአንድነት መልሶች ማግኘት እንችላለን የሚል ዕምነት አለኝ።
|
በጋራ ለአፍሪካም ሆነ ለአውሮፓ ችግሮች መፍትሔ ማበጀት እንችላለን ሲሉ የሁለቱ አኅጉሮች ፖለቲከኞች በጋራ መስራት እንደሚገባቸው ጠቁመዋል።
|
ፎን ደር ላይን በሥልጣን በሚቆዩባቸው አመታት ከሥልታዊ ትብብር በተጨማሪ ከአፍሪካ ወደ አውሮፓ ለሚደረገው ስደት መፍትሔ መፈለግ ዋንኛ ትኩረታቸው እንደሚሆን ይጠበቃል።
|
በዛሬው ዕለት ኡርሱላ ፎን ደር ላየን ባሉበት ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ኮሚሽን የ ሚሊዮን ዩሮ የእርዳታ ስምምነት ተፈራርመዋል።
|
ገንዘቡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ለማጠናከር እንዲሁም የጤና የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የመዋዕለ ንዋይ ዘርፎችን ለመደገፍ ይውላል ተብሏል።
|
ስምምነቱ የተፈረመው የአውሮፓ ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ኡርሱላ ፎን ደር ላይን በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን በጀመሩበት ወቅት ነው።
|
ፎን ደር ላይን የኮሚሽኑን ፕሬዝዳንትነት ከተረከቡ በኋላ ከአውሮፓ ውጪ ያደረጉት የመጀመሪያ ጉዞ ነው።
|
ያም ሆኖ ይኸዉ ዘመናዊ ስልት እንከንም እንደማያጣ የሚታይና የሚነገርለት ጉዳይ ነዉ።
|
አነሰም በዛም አመት በዓል መድረሱን ከግምት አስገብቶ የዕለቱ ጤናና አካባቢ ትኩረት ነዉ።
|
የሞት ምክንያት የሚሆኑ ነገሮች ሲዘረዘሩ በተለይ በአፍሪቃ የሚጠቀሱት ጦርነትና ተላላፊ በሽታዎች እንደሆኑ ይነገራል።
|
አሁን ግን አንድ ጥናት እንደሚያመለክተዉ አብዛኛዉ ሰዉ በተለይ ሴቶች ታመዉ ህይወታቸዉን የሚያጡበት ምክንያት በወሊድ ብቻ ሳይሆን በካንሰር ነዉ ተብሏል።
|
የጀርመንና የፈረንሳይ መሪዎች በበኩላቸዉ አዲስ የነደፉትን የሠላም ዕቅድ ለዩክሬንና ለሩሲያ መሪዎች ለማስረዳት ዲፕሎማሲያዊ ዘመቻ ላይ ናቸዉ።
|
አንዳድ የአሜሪካ ባለሥልጣናት ባንፃሩ በምሥራቃዊ ዩክሬኑ ጦርነት ሽንፈት የገጠመዉን የኪየቭን መንግሥት ከዉድቀት ለማዳን ማስታጠቅ አለብን ይላሉ።
|
ባህል ሐረር የስልጣኔ ፈር ቀዳጅ ከተማ ባለ ታሪክ ጥንታዊት ከተማ የባህል ፈርጥ ናትም ይሏታል።
|
ተፋቅረው የሚኖሩባት የአብሮነት ከተማ ሲሉም ይመሰክሩላታል ይህቺው ታሪካዊት ከተማ ከተቆረቆረች ዓመት የሆናት ቀደምት ስልጣኔን ያስገባች የኢትዮጵያ ባለውለታ ሀረር።
|
የጁገል ግንብ አንዱ የሀረር ጥንታዊ ስልጣኔ መገለጫ ባለ ታሪክ ጥንታዊት ከተማ የባህል ፈርጥ ናትም ይሏታል።
|
በምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል የምትገኘው ሀረር ከአዲስ አበባ በ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች።
|
ሀረር ስኩየር ኪሎ ሜትር ስፋት ያላት ጥንታዊት ከተማ ናት።
|
ሀረሪ ኦሮምኛ አማርኛ ትግርኛ ጉራጌኛ እና ሱማሌኛ ቋንቋዎች ይነገሩባታል።
|
ሀረር ጥንታዊ ስልጣኔ መገለጫዋ ከሆኑት ባህላዊ ቤቶች እና የከተማዋ የውስጥ ለውጥ መንገዶችን ያቀፈው የጁገል ግንብ ነው።
|
ይሄው የጁገል ግንብ ከሀረሪ ቋንቋ በተጨማሪም በአረብኛ በአማርኛና በኦሮምኛ ስያሜ መጠሪያዎች አሏቸው።
|
የጁገል ግንብ በከተማዋ ይሰነዘሩባት የነበሩ ጥቃቶችን ለመከላከል በሚል መገንባቱን ታሪክን አጣቅሰው ብዙዎች ይናገራሉ።
|
ሀረርን ከሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞች ለየት የሚያደርጋት እድሜ ጠገብ መሆኗ ነው።
|
በኪነ ህንጻ በአከባቢን መንከባከብ በውሃ አጠባበቅ ከሌሎች የሀገራችን ከተሞች ለየት ትላለች።
|
በራስዋ አስተዳደር የነበራት አራት ስርወ መንግሥት ያሳለፈች ነገስታት የነገሱባት ለኢትዮጵያ ዘመናዊነት በር ከፋች የሆነች ከተማ ነች።
|
የማህበረሰቡ የቤት አሰራር ጥበብ ጥንት ከነበረው ጋር ተመሳሳይነት እንዳለው አቶ አብዱልሰመድ እድሪስ ይገልጻሉ።
|
ከብዙ የአፈር ዓይነት የተደባለቀበት ሆኖ ለሁለት ወር ጭቃው ይቦካል።
|
የመስሪያ ጥሬ ዕቃ ነው እንጅ የማይመሳሰለው አሁን ያለውም የሀረሪ ቤት በስነ ህንጻ አሰራር አሁንም ተመሳሳይነት አለው።
|
በየትኛውም የሀረሪ ብሄረሰብ ዘንድ የሚሰሩ ቤቶች ተመሳሳይ እንደሆነ የብሄረሰቡ ተወላጅ የሆነው ሙባረክ ፈይሰል አጫውቶናል።
|
የሐረሪ ባህላዊ ቤት የሚገነባው በድንጋይ ሲሆን ጣሪያው በጥድ ወይም በዋንዛ እንጨት የሚሰራ ነው።
|
በዚህም ከቤት ውጪ ከፍተኛ ሙቀት ሲኖር ቤቱ ውስጥ ካሉ ግን ሙቀቱ አይሰማዎትም።
|
ቤቱ ውስጥ ምቾት የሚሰጥ ቅዝቃዜ ይኖረዋል ይላሉ የብሄረሰቡ ተወላጅ።
|
የሐረሪ ቤት ከዚት ከሚታየው ክፍል በተጨማሪም ሌሎች ሁለት ክፍሎት አሉት።
|
በቤቱ ውስጥ እንደሚሰጡት አገልግሎት ስያሜና ትርጉም ያሏቸው አምስት ለመቀመጫነት የሚያገለግሉ መደቦች ይገኛሉ።
|
የንጉስ መደብ የቤቱ አባወራ የሚቀመጥበት ትልቁ መደብ የተማሩ ሰዎች የሚቀመጡበት ሆኖ በዚሁ ቦታ ላይ ትምህርት ያስተምሩበታል።
|
ትንሿ መደብ ወጣት ወንዶች የሚቀመጡበት ሲሆን ከበሩ ጀርባ ያለው መደብ የእናቶች መቀመጫ ነው።
|
በሀረሪ የቤት የውስጥ ገጽታን ለማስጌጥ የሚጠቀሙበት የተለያዩ የስፌት ስራዎች አሉ ይሉናል ወ ሮ ሩሚያ ኡመር።
|
ሰሀኖች በእንጨት የተሰሩ ቆሪዎች ስፌቶች ሌማት ወስከንባ የተለያዩ ስፌቶች በግራና በቀኝ ይሰቀላሉ።
|
በዚህም ታሪካዊ ከተማነቷ እየደበዘዘ እንዳይሄድ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ይጠቅሳሉ።
|
የዓለም የኤድስ ቀን በኢትዮጵያ የጋምቤላ ክልል ባለፈው እሁድ ከ በላይ ሰዎች በፈቃደኝነት የኤች አይ ቪ ምርመራ ማድረጋቸው ተሰምቷል።
|
የተጎሳቆሉ ጎጆዎች በሸራ እና ፕላስቲክ የተወጠሩ ድንኳኖች እና በአይን ባይታዩም መጥፎ ጠረንን የሚያመላክቱ ቆሻሻዎች በምስል ዘገባዎች ተካተዋል።
|
በዚህ የቁሻሻ መጣያ ዙሪያ ደግሞ በፊትም አሁንም ሰዎች ይኖራሉ።
|
ዝቅተኛ ማህበረሰብ የሚኖርበት አካባቢ ነው ይላል ከልጅነቱ አንስቶ ቄሼ በሚባለው አካባቢ የሚኖረው ኤፍሬም ሰፈሩን ሲገልፅ።
|
ፒያሳ አካባቢ የተወለደው ኤፍሬም ከ ዓመት በፊት በህፃንነቱ ነው ከእናቱ ጋር ወደዚህ ስፍራ የመጣው።
|
ሌላው ወጣት ዳንኤል ደግሞ ብዙም በማይርቀው መካኒሳ ነው ተወልዶ ያደገው።
|
አሁን በሰፈራችን የሚታየውም የሚሰማውም ነገር ምንም የሚያስደስት አይደለም ትላለች።
|
እንኳን ሀዘን ተጨምሮበት በፊትም እዛ አካባቢ በመኖሯ ሰው ይንቃት ነበር።
|
ስለሆነም ኤፍሬም እንደገለፀልን የአካባቢው ልጆች ሰፈራቸው የት እንደሆነ ለሌሎች ሰዎች መናገርም ይሁን ማሳየት አይፈልጉም።
|
የወጣቷ አማካሪ ሆነው በተመደቡበት ሰዓትም ጥናቷ ከባድ እንደሚሆን ቢያምኑም የዛ ሰፈር ልጅ በመሆኗ ለጉዳዮ ቅርብ መሆኗን አሳምናቸው ጥናቷን እንዳካሄደች ገልፀውልናል።
|
ሌላው ምንም እንኳን ወጣቶቹ የድህነት እጣ ፋንታቸውን ቢቀበሉም በሌላው ህብረተሰብ ዘንድ ተቀባይነት ማጣታቸው ከፍተኛ ችግር ነበር።
|
ዶክተር የራስ ወርቅ እንደሚሉት የዚህ አካባቢ ሰዎች ችግር በራስ አለመተማመን ሳይሆን ድህነት ነው።
|
ነዋሪዎቹ ብቻቸውን ሊፈቱት ያልቻሉትን ችግሮች ባለፈው ቅዳሜ የደረሰው አደጋ የመንግሥት ትኩረትን ፈጥሮ የአካባቢያቸው የወደፊትን ገጽታ ይቀይር ይሆን
|
የ ቆሼ ልጆች የማህበረሰባዊ እና ስነ ልቦናዊ ችግሮችን የቃኘንበትን የወጣቶች ዓለም ዝግጅት በተጨማሪ በድምፅ ያገኙታል።
|
በዚህም መሠረት ባለፈዉ ቅዳሜ በቤልጂየም እና በአካባቢዉ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን የተሳተፉበት የኢትዮጵያ የለዉጥ ሂደትና ተግዳሮቶቹ በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሕዝባዊ ዉይይት ተካሂዷል።
|
በዚሁ ስብሰባ ላይ ነባሩ ፖለቲከኛ አቶ አበራ የማነ አብና እና የሰብዓዊ መብት አቀንቃኙ አቶ ያሬድ ኃይለ ማርያምም ተገኝተዉ ነበር።
|
የጊኒ የምርጫ ዉዝግብ የአዉሮጳ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን በጊኒ የተካሄደዉ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ተዓማኒ መሆኑ አስታወቀ።
|
የሀገሪቱ የተቃዉሞ ፖለቲካ ፓርቲ እጩዎች በበኩላቸዉ ምርጫዉ ተጭበርብሯል ተቀባይነት የለዉም እያሉ ነዉ።
|
በመገናኛ ብዙሃን ይፍ የሆነዉ የመጀመሪያ የምርጫ ዉጤት ፕሬዝደንት አልፋ ኮንዴ እየመሩ መሆናቸዉን ያመለክታል።
|
የኅብረቱ ታዛቢ ቡድን ምርጫዉ ተዓማኒ ነዉ ቢልም በሂደቱ ላይ የታዩ ጉድለቶችንም ጠቁሟል።
|
ያም ቢሆን ግን የእሁዱን ምርጫ አጠቃላይ ዉጤት ጥያቄ ላይ የሚጥል እንደማይሆን አመልክቷል።
|
ጊኒ አመፅ በተቀላቀለዉ የፖለቲካ እንቅስቃሴ የምትታወቅ ምዕራብ አፍሪቃዊት ሃገር ናት።
|
በፈረንሳይ ቅኝ በመገዛትዋም ቀደም ባሉት ጊዜያት የፈረንሳይ ጊኒ ስትባል ኖራለች።
|
ከጊኒ ቢሳዎ እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ እንድትለይ ደግሞ ጊኒ ኮናክሪ በመባል ትታወቃለች።
|
ከፈረንሳይ የቅኝ ተገዢነት በጎርጎሪሳዊዉ ዓ ም ነፃ ከወጣች ወዲህ ጊኒ ኮናክሪ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ስታካሂደ ሁለተኛዋ መሆኑ ነዉ።
|
ፈረንሳይኛን ለብሔራዊ ቋንቋነት የምትጠቀመዉ ይህች ሀገር የራሷ የሆኑ ቋንቋዎችም ይነገሩባታል።
|
የኅብረቱ ታዛቢ ቡድን መሪ ፍራንክ ኤንግልስ ሁለት ሶስተኛዉ የምርጫ ጣቢያ በአስፈላጊ ቁሳቁሶች እጥረት ዘግይቶ መከፈቱን አንዳንዱም ጋየድምጽመክተቻሳጥንእንዳልነበርአመልክተዋል።
|
ያ ማለት ግን የተካሄደዉ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ተጭበርብሯል በሚል ዉጤቱን ጥያቄ ላይ የሚጥል አይደለም እንደኤንግልስ።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.