input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ምክንያቱ ደግሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች በአብዛኛዉ የምርጫ ጣቢያ ተገኝተዋል ድምፅ ቆጠራዉም በአመዛኙ ግልፅ ነበር ሲሉ እማኝነታቸዉን ሰጥተዋል።
|
የአፍሪቃ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድንም የአዉሮጳ ኅብረት ታዛቢ ቡድን የሰጠዉን አስተያየትና ትዝብት እንደሚጋራ አስታዉቋል።
|
የሀገሪቱ የተቃዉሞ ፖለቲካ አባላትና ደጋፊዎች ግን ምርጫዉ ተጭበርብሯል ተቀባይነት የለዉም እያሉ ነዉ።
|
የቻተም ሃዉሱ የፖለቲካ ተንታኝ ፖል ሜሊ ተቃዋሚዎቹ አጠቃላይ የምርጫዉ ዉጤት ከመነገሩ አስቀድመዉ ተጭበርብሯል በሚል ያወገዙበት ምክንያት ታሪካዊ ይዘት አለዉ ይላሉ።
|
ስለዚህ በተቋማቱ ላይ እምነት ለማሳደር ሂደቱ በጣም አዝጋሚ ነዉ።
|
ፕሬዝደንት አልፋ ኮንዴ በዚህም ላይ ይላሉ ሜሊ ፕሬዝደንት ኮንዴ ራሳቸዉ ነገሮችን አቻችሎ ለመስማማት ከመቅረብ ይልቅ ጫና የሚያደርጉም ይመስላል።
|
የዛሬ አምስት ዓመት ከተመረጡ በኋላም መድበለ ፓርቲን የሚፈቅዱ ዓይነትም አልሆኑም።
|
ምንም እንኳን የምርጫዉ ታዛቢዎች ሂደቱን ተከታትለዉ አስተያየታቸዉን ቢሰጡም እንደፖል ሜሊ አባባል ምርጫ ላይ የሚፈፀመዉ ጫና አስቀድሞ የሚከናወን ነዉ።
|
የፖለቲካ ተሳታፊና እጩዎች ማግኘት የሚገባቸዉ መገናኛ ብዙሃንን መጠቀምን በተመለከተም ስልጣን ላይ የሚገኙት ፕሬዝደንት አልፋ ኮንዴ በጣም ሰፊና ጠንካራ ሽፋን ተሰጥቷቸዋል።
|
የምርጫ ታዛቢዎችም ተቃዋሚዎች ምርጫዉ ተጭበርብሯል ሲሉ ያቀረቡትን አቤቱታ ወደጎን በማድረግ ተዓማኒ እንደሆነ ገልጸዋል።
|
የተቃዉሞ ፖለቲከኛዉ ሴሉ ዳሊን ዲያዮ በሌላ በኩል ግን ምናልባት የመለያ ምርጫ ሊካሄድ ይችል ልሆናል የሚል ግምት አለ።
|
አጠቃላይ ዉጤቱ ይፋ ከመሆኑ በፊት የቀረበዉ የታዛቢዎቹ አስተያየት ተፅዕኖ ማስከተሉ እንደማይቀር ሜሊ ይናገራሉ።
|
ድጋሚ ምርጫ ማካሄድ የሚያስፈልግ ከሆነ ዋነኛዉ ተቃዋሚ ፓርቲ እጩዎች አንሳተፍም ለማለት አስቸጋሪ ይሆንባቸዋል።
|
አልፋ ኮንዴን ድጋሚ ለመፎካከር አንሳተፍም ካሉ የዓለም አቀፉ ኅብረተሰብ ድጋፍ እንደሌላቸዉ ያዉቃሉ።
|
ሚሊዮን ሕዝብ እንዳላት የሚነርላት ጊኒ ከአንድ ዓመት በላይ በምዕራብ አፍሪቃ በኤቦላ ተሐዋሲ ክፉኛ ከተጎዱ ሃገራት አንዷ ናት።
|
በዚሁ መርሃ ግብር ተጠቃሚ የሚሆኑ የመጀመሪያዎቹ ስደተኞችም እስከ ፊታችን ጥር አጋማሽ ኢጣልያ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል ።
|
ግብረ ሰናይ ድርጅቶቹ ስደተኞችን ወደ ኢጣልያ መምጣት የሚያስችላቸው ሰብዓዊ ቪዛ የሚያገኙባቸውን ቢሮዎች በሞሮኮ በሊባኖስ እና በኢትዮጵያ ለመክፈት አቅደዋል ።
|
የስደተኞቹን የጉዞ የመስተንግዶ እና የቋንቋ ትምህርት ወጪ እንዲሁም ለተገን ጥያቄአቸው የሚያስፈልጋቸውን ህጋዊ ድጋፍ ድርጅቶቹ እንደሚሸፍኑም ተዘግቧል ።
|
የሮሙን ወኪላችንን ተክለ እግዚ ገብረ እየሱስን ስለ እቅዱ አተገባበር ስቱድዮ ከመግባቴ በፊት በስልክ ጠይቄዋለሁ ።
|
ኤኮኖሚ የፊናንሱ ቀውስ የመፍትሄው ጥረትና ታዳጊው ዓለም የዓለም ኤኮኖሚ ከመቼውም በላይ እየተሳሰረ መሄድ ከጀመረ ሰንበት ያለ ጉዳይ ነው።
|
ለነገሩ የዓለምአቀፉ የፊናንስ ቀውስ ሰለባ ዛሬ የበለጸገው ዓለም ብቻ አይደለም።
|
በተናጠል በብሄራዊ ደረጃ በሚራመድ ዕቅድ ዓለምአቀፍ የሆነ ችግርን ለመፍታት መቻሉም ሲበዛ ያጠያይቃል።
|
ታዲያ በወቅቱ ሂደት ታዳጊ አገሮች እንደገና ተጎጂዎቹ እንዳይሆኑ የሚሰጉት የኤኮኖሚ ጥበብት ጥቂቶች አይደሉም።
|
ዓለምአቀፉን የፊናንስ ቀውስ ለመታገል ካለፈው ሕዳር ወር ወዲህ እስካሁን በአውሮፓና በአሜሪካ የፈሰሰው ገንዘብ በብዙ ሚሊያርድ ዶላር የሚቆጠር ነው።
|
የፊናንሱ ቀውስ አምራቹን ኤኮኖሚም ችግር ላይ መጣሉ ጎልቶ በተከሰተበት በአዲሱ ዓመትም መንገዳገድ የያዙ ባንኮችንና ኩባንያዎችን ለማዳን ሰፊ በጀት ማፍሰሱ ቀጥሏል።
|
ማገገሚያው ዕቅድ የዓለምአቀፉን የፊናንስ ገበዮች ችግር ለማሸነፍ በሚበጅ መንገድ ተቀናጅቷል ለማለት አይቻልም።
|
ይሁንና እያደር የአውሮፓ የፊናንስና የኢንዱስትሪ ዘርፎችም በወቅቱ የችግሩ ተጽዕኖ እየተሰማቸው መሄድ ይዟል።
|
የአውቶሞቢል ኢንዱስትሪው በፊናንሱ ቀውስ የተነሣ በተከሰተው የፍላጎት መቀነስ ሳቢያ ምርቶቹን እንደቀድሞው ገበያ ላይ ሊያውል አልቻለም።
|
ለዚሁ የኢንዱስትሪ ዘርፍ መለዋወጫ ዕቃ የሚያመርቱ በሺህ የሚቆጠሩ ኩባንያዎችም ሠራተኛ ወይም የምርት ሰዓት እስከመቀነስ ደርሰዋል።
|
ይህም ከአገሪቱ አጠቃላይ ብሄራዊ ምርት አንጻር ከመቶው መሆኑ ነው።
|
የሚቀጥለው ዓ ም የበጀት ኪሣራ እንዲያውም ወደ አራት ከመቶ ከፍ ያለ ሊሆን እንደሚችል ግምት አለ።
|
ችግሩ ጠንከር ያለ ዕርምጃን የሚጠይቅ ለመሆኑ አንድና ሁለት የለውም።
|
የአገሪቱ ጥምር መንግሥት ባለፈው ሰኞ የተስማማበትን ሰፊ የኤኮኖሚ ማነቃቂያ ዕቅዱን በፍጥነት ገቢር ለማስደረግ ሲጥር መሰንበቱም የጉዳዩን ክብደት የሚያሳይ ነው።
|
የበርሊኑ ካቢኔ በዛሬው ዕለት በጉዳዩ ከመከረ በኋላ ቻንስለር እንጌላ ሜርክልም ዕቅዳቸውን ለም ቤት አብራርተዋል።
|
ዕቅዱ በዚሁ በያዝነው ወር በሕግ ይጸናል ተብሎ የሚጠበቅ ነው።
|
መንግሥት በውድቀት አፋፍ ላይ የሚገኙ ኩባንያዎችን ለማዳንም ማቀዱ አልቀረም።
|
በአንዳንድ የኤኮኖሚ ጠበብት ግምት ይሁንና ዕቅዱ ገቢር ቢሆን ሁኔታውን የማሻሻል ተጽዕኖው ከሚቀጥለው ዓ ም ቀድሞ የሚከሰት አይደለም።
|
በኢንዲስትሪ ልማት የበለጸጉት መንግሥታት አመለካከትና ፍላጎት በአውሮፓው ሕብረት ውስጥ እንደሚታየው ሁሉ በአሜሪካም የተለየ አይደለም።
|
ተመራጩ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በሚቀጥለው ሣምንት ሥልጣናቸውን በይፋ ሲረከቡ ግዙፍ የኤኮኖሚ ማነቃቂያ ዕቅዳቸውን ገቢር ማድረግ ይጀምራሉ።
|
ችግሩን ለመወጣት ከ ቢሊዮን ዶላር በላይ በጀት ለማፍሰስ ያቅዳሉ።
|
ዕቅዳቸው ታዲያ ከሁሉም በላይ በአገራቸው የሥራ ቦታዎችን በመፍጠርና የሕዝቡን የፍጆት አቅም በማጠናከር የአሜሪካን ኤኮኖሚ ከገባበት አዘቅት ማውጣት ነው።
|
ብርቱ ፈተና የተደቀነበትን ብሄራዊ ኤኮኖሚ መልሶ የማጠናከሩ ጥረት በመሠረቱ በአሜሪካም ሆነ በአውሮፓ ባልከፋ
|
ችግሩ ይህን መሰሉ ዕቅድ የራስን ኤኮኖሚ በማደስ ብቻ ሣይወሰን የመራጭን ድምጽ ለማረጋገጥም የተሰላ እንደሆን ነው።
|
ይህ ከሆነ ብሄራዊው የኤኮኖሚ ማነቃቂያ ዕቅድ እዚህም ሆነ እዚያ በታዳጊው ዓለም ሕዝብ ትከሻ የሚራመድ እንዳይሆን የሚሰጉት ታዛቢዎች ብዙዎች ናቸው።
|
በመሆኑም ዕቅዱ ዓለምአቀፍ እንዲሆን የሚሹት የጀርመኑን ግብረ ሰናይ ድርጅት የቴር ዴስ ሆምስን ሥራ አስኪያጅ ፔተር ሙከን የመሳሰሉት ተቺዎች ጥቂቶች አይደሉም።
|
እንደርሳቸው አባባል ዓለምአቀፉ የኤኮኖሚ ቀውስ ይበልጡን የሚጎዳው ታዳጊዎቹን አገሮች ነው።
|
እና እነዚህ ሃገራት የውጭ ንግዳቸው በኢንዱስትሪው ዓለም ፍላጎት መቀነስ ስለሚነካ ችግር ላይ ይወድቃሉ።
|
በመሆኑም ከሁሉም በኢንዱስትሪ ልማት የበለጸጉ አገሮች የሚፈለገው ሌላ ዕርምጃ ነው።
|
የተሰኘው ዓለምአቀፍ ጸረ ድህነት የተግባር ዘመቻ አመራር ዓባል ሢልቪያ ቦረንና መሰሎቻቸው ሁኔታውን ሞራላዊነት የጎደለው አድርገው ነው የሚመለከቱት።
|
በወቅቱ እስከ ሚሊያርድ የአሜሪካ ዶላር አራት ትሪሊዮን መሆኑ ነው ባንኮችንና የፊናንሱን ስርዓት ለማዳን እያፈሰስን መሆኑን ግልጽ ማድረግ ያስፈልጋል።
|
የዚህ ግዙፍ ገንዘብ አንድ ወይም ሁለት በመቶዋ እንኳ የድሃ ድሃ በሆኑት አገሮች ቁጥር ስፍር የሌለውን ሕይወት ለማትረፍ በቻለች ነበር።
|
እና የፊናንሱን ስርዓት ለማረጋጋት በአንዴ ሰፊ የግብር ገንዘብ ማውጣት እያቻልን ለድሆቹ መርጃ መጥፋቱ ሊያምኑት ያስቸግራል።
|
የበለጸገው ዓለም የኤኮኖሚ ዕድገት ጥቅም ታች ላሉት እንዳልደረሰ ያለፉት ዓመታት ልምድ አሳይተዋል ባይ ናቸው።
|
በወቅቱ የፊናንስ ቀውስ የተነሣ ዋነኞቹ የችግሩ ሰለቦች በአብዛኛው ቁዋሚ ሥራ የሌላቸው እዚህም እዚያም እያሉ ለመኖር የሚጥሩት የድሃ ድሃዎቹ ናቸው።
|
እንደተለመደው የልማት ዕርዳታው ከሁሉም በላይ ለለጋሾቹ ሃገራት ኢንዱስትሪዎች ገበዮችን ከመክፈት ቅድመ ግዴታ ጋር የተሳሰረ እንደሚሆን ጥርጥር የለውም።
|
ታዳጊዎቹ አገሮች በ ዓ ም ነዳጅ ዘይት ወደ አገር ለማስገባት ሚሊያርድ ዶላር መክፈል ነበረባቸው።
|
ራሳቸው ዋና አምራች ካልሆኑ በስተቀር ምግብ ለማስገባትም ከፍተኛ ዋጋ ነው የሚከፍሉት።
|
አሁን ደግሞ በአሜሪካና በሌሎች ቦታዎች በተከሰተው የኤኮኖሚ ቀውስ የተነሣ የውጩን ንግድ ሊገፉበት አልቻሉም።
|
ስኬት እንዲገኝ ከተፈለገ ዓለም ከብሄራዊ ክልሉ ባሻገር አርቆ ማተኮር መቻል ይኖርበታል።
|
የታፈነዉ የተቃዉሞና እንቅስቃሴዋ የተቋረጠዉ ጎንደር ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ ላይ በአማራ ክልል በተለያዩ ቦታዎች ተቃዉሞ ሰልፍ መጠራቱን ማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ይጠቁማሉ።
|
ይህ በእንዲህ እንዳለ በጎንደር ከተማ ከትናንት ጀምሮ እንቅስቃሴዉ እንደቀዘቀዘ ኅብረተሰቡ ከቤቱ እንደማይወጣ መጓጓዣም እንደሌለ እየተነገረ ነዉ።
|
አባቶቻችን ጥለዉ ያለፉትን የታሪክ አሻራ እኛ ልጆቻቸዉ በሞያችን እናስተላፍ ብለን ነዉ።
|
አንድ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የአምቦ ከተማ ነዋሪ እንዳሉት የከተማዋን ወጣቶች በቁጣ ለተቃውሞ እንዲወጡ ያስገደዳቸው ከውይይቱ በመገፋታቸው ነው ይላሉ።
|
ውይይቱ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑን የሃገር ውስጥ መገናኛ ብዙሀን ዘግበዋል።
|
በዚህ ውይይት ላይ እንድንካፈል አልተደረገም ያሉት የከተማዋ ወጣቶች ደግሞ ዛሬ ተቃውሞአቸውን ማሰማታቸውን የዓይን እማኞች ለዶቼቬለ ተናግረዋል።
|
ውይይቱ እየተካሄደ ባለበት ተመሳሳይ ወቅት ደግሞ በአምቦ ዋና አውራ ጎዳና ላይ የተሰባሰቡ ወጣቶች ተቃውሟቸውን በግልጽ ሲያሰሙ ተደምጠዋል።
|
ቄሮ ለምን አልተሳተፈም የሚል ጥያቄ ነበር አስቀድመው ሲጠይቁ የነበረው።
|
በዚህ ተቃውሞ ላይ ቁጥራቸው ከአስር ሺ በላይ የሚሆኑ ሰዎች ወጥተዋል ብዬ እገምታለሁ እኔ።
|
ባንኮች ምግብ ቤቶች ሁሉ ዝግ ናቸው ባለው ሁኔታ ኣብይ ሊያስተዳድረን አይችልም የኦሮሞ ልጆችን ጥያቄ መመለስ አይችልም ።
|
ያኔ ሀገር ቤት የለም ውጭ ይቀመጣል ዛሬ ደግሞ ምን ሊሆን ነው የመጣብን በማለት ነው የወጣነው።
|
ሌላኛው በተቃውሞው ሰልፍ ላይ የነበረ እና ስሙ እንዳይገለጽ የፈለገው ወጣት እንዳለው ደግሞ ለተቃውሞ የወጣነው ነጻነታችንን ፍለጋ ነው።
|
ኮሎኔል መንግስቱንና ፍትህ ኤሜርሶን ማናንጋግዋ አዲሱ መሪ ሆነው ስልጣን መያዛቸው በዚምባብዌ ዜጎች ብቻ ሳይሆን በሌሎች አፍሪቃውያንም ዘንድ ብሩሕ ተስፋ አሳድሯል።
|
ምናንጋግዋ የኤኮኖሚዉንና ማህበራዊ ችግር እንደሚያበቁና ወንጀለኞችንም ወደ ፍትህ እንደሚያቀርቡ ቃል መግባታቸው ይታወሳል።
|
ከ ዓመት በፊት የቀድሞዉ የዝምባቡዌ ፕሪስዳንት ሮቤርት ሙጋቤ ለኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያም የፖለቲካ ተገን መስጠታቸዉ ይታወሳል።
|
የአምነስት ኢንቴርናሽናል ዘገባ እንደሚጠቁመው ኮሎኔል መንግስቱ ዓመት ስልጣን በቆዩበት ወቅት በተለይም በቀይ ሽብር ዘመን ወደ ግማሽ ሚሊዮን ሰዎች ተገድለዋል።
|
እንደ ጎርጎረሳዊያኑ በ ዓ ም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ፍርድቤት ኮሎኔል መንግስቱ በሌሉበት የሞት ቅጣት በይኖባቸዋል።
|
የዚምባብዌ ባለሥልጣናት መንግስቱን አሳልፈው ይሰጣሉ ብሎ መጠበቅ በጣም የማይመስል ነዉ።
|
ሰዎች ፍርድ ቤት ቀርበው ራሳቸውን መከላከል አለባቸው ስሉም አክሎበታል።
|
የኢትዮጵያ መንግስት ራሱ እንዳለፈዉ መንግስት አምባገነን እና ጨቋኝ እየሆነ መጥቷል።
|
የዝምባቡዌ የመገናኛ ብዙሃን አዉታሮች የምናንጋግዋ መንግስት መንግስቱን ወደ ኢትዮጵያ የመመለስ እቅድ እንደለለዉ ሰሙኑን ዘግበው ነበር ።
|
ሆኖም አንድ የጀርመን ዜና አገልግሎት ዛሬ እንደዘገበው አዲሱ መንግሥት ኮሎኔል መንግሥቱን ለኢትዮጵያ አሳልፎ እንደማይሰጥ አስታውቋል።
|
የአደጋውን ሰለባዎች የሚያዘክሩ የተለያዩ ዝግጅቶች ከትናንት በስተያ እሁድ ጀምሮ በተለያዩ ስፍራዎች እየተካሄዱ ነው።
|
ዛሬም በአደጋው ሕይወታቸውን ያጡ ወገኖች ቤተሰቦች አውሮፕላኑ በተከሰከሰበት ስፍራ በመገኘት ሙት ዓመቱን አስበዋል።
|
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በበኩል በአብራሪዎች ክበብ ቅጥር ግቢ ውስጥ ማምሻውን የመታሰቢያ ሥርዓት እያካሄደ ነው።
|
ዝግጅቱ ይጀመራል ከተባለው ሰዓት ዘግይቶ ሊጀመር አካባቢ በስፍራው የሚገኘውን ዘጋቢያችንን ሰሎሞን ሙጬን ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት አነጋግሬዋለሁ።
|
ግን በተቃራኒዉ ከሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ፍፃሜ ጀምሮ የአሜሪካኖች ወዳጅ ሸሪክ አጋርነታቸዉ የደደረዉ የበርሊን ፓሪስ የሮም ስጳኝ ፖለቲከኞች በዋሽግተኖች መሰለላቸዉ ተጋለጠበት።
|
ደግሞ በተቃራኒዉ ዋሽግተን ብራስልሶች በጋራ ሶሪያ ላይ የመዘዙትን ሰይፍ ካፎቱ የዶሉበት የግብፅ የዴሞክራሲ ጭላንጭል በመፈንቅለ መንግሥት በዜጎቿ ደም አጥንት የተመረገበት።
|
ባሜሪካኖች የተሾሙት አሜሪካኖችን ለዓመታት በታማኝነት ያገለገሉት ሐሚድ ካርዛይ የዋሽግተኖችን ትዕዛዝ እንቢኝ ያሉበት ዓመትም ነዉ።
|
የተለያዩ ከተሞችን ያሸበረዉ ተከታታይ የቦምብ ጥቃት ሰባ ስምንት ሰዎች ገደለ።
|
ቡሽና ብሌር ያዘመቱት ጦር ባግዳድን ማንደድ የጀመረበት አስረኛ ዓመትን ስትነድ የኖረችዉ ኢራቅ በቦምብ እየነደደች ተቀበለችዉ።
|
በሽብር እልቂት የጀመረችዉን ዓመት በእልቂት ሽብር ሸኝታ ሌላ ዓመት ልትቀበል ለሌላ እልቂት ሽብር ተሞሽራ ትጠብቃለች።
|
አፍቃኒስታንም አስራ ሁለት ዓመት እንደኖረችበት ሁለት ሺሕ አስራ ሰወስትን በዉጊያ በዜጎችዋ እልቂት በዘመተባት ጦር አባላት ግድያ ተቀብላ ነዉ የሸኘችዉ።
|
እና ወደ ረዳቶቻቸዉ ዞር ብለዉ አሜሪካኖች ያሰሯቸዉ ዜጎቼ ያሉበትን ሁኔታ አጣሩሉኝ አሉ አሉ።
|
የአሜሪካ ጦር ባሰራቸዉ ዜጎቼ ላይ የፈፀመዉን ግፍ እናወግዛለን አሉ፥
|
አሁን ገዳዮች ለሚሏቸዉ ሲታዘዙ አስራ ሁለት ዓመት ያስቆጠሩት ካርዛይ።
|
አሜሪካኖች አብዛኛ ጦራቸዉን ካስወጡ በሕዋላ አፍቃኒስታን ሥለሚቆየዉ ጦሯቸዉ ተልዕኮ ያረቀቁትን ስምምነት አልፈርምም አሉ።
|
የድፍረታቸዉ ድፍረት ቴሕራን ድረስ ሔደዉ ከአሜሪካኖች ቀንደኛ ጠላት ከኢራን ጋር የሠላምና የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ።
|
ከምድር በታች በተከለችዉ የኑክሌር ፋብሪካ ዩራንየም ማንጠር መጀመሯን አስታወቀች።
|
ኢራን በተደረገዉ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለዘብተኛ የሚባሉት ፖለቲከኛ ሐሰን ሩሐኒ አሸነፉ።
|
በኢራን ላይ የተጣለዉን ማዕቀብ ለማስወገድና ለመፍታት ሁለት ጉዳዮችን እንወስዳለን።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.