input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ትላልቅ ኩባንያዎች የተዘጉ ለገንደቢ የመሳሰሉትን በተመለከተ የየራሳቸው ምክንያት አላቸው።
|
እነዚህ ኩባንያዎች ያሉባቸውን ችግሮች በዝርዝር መፈተሽ ማየት ሰፊ ውይይት እና መግባባት ላይ መድረስ ያስፈልጋል ብለዋል ዶ ር ይናገር።
|
ለመሆኑ የሀገሪቱ የማዕድን ዘርፍ ልማት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ከማጠናከር አንጻር ምን ፋይዳ ያለው ነው
|
ሰለሞን ሙጬ ያዘጋጀው የኢኮኖሚው ዓለም መሰናዷችን ለእነዚህ ጥያቄዎች ምላሾችን ይዟል።
|
ከስልጣን የተወገዱትና በስደት ሳዉዲ አረብያ የሚገኙት የቀድሞ የቱኒዝያ መሪ ዜን አብዲን ቤን አሊ ታመዉ ሆስፒታል መግባታቸዉ ተሰማ።
|
ከፍተኛ የሆነ ስቃይ ደርሶብናል አቶ አግባው ሰጠኝ ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ እንዳሉት ግን የሟቾች ቁጥር እስከ ይደርሳል።
|
ለአንድ አመት ገደማ ጋብ ብሎ የነበረው ግጭት እና ኹከት ምግብ ቤቶች ሻይ ቤቶች እና ፋብሪካዎች ጭምር የጥቃት ሰለባ ሆነዋል።
|
ከረቡዕ እስከ አርብ ለዘለቀው ኹከት እና ለጠፋው የሰው ህይወት ተጠያቂው ማነው
|
ጠቅላይ ምኒስትሩ የሰጡት ማብራሪያ መንግሥታቸው አሊያም በመንግሥታቸው ውስጥ ያሉ ሹማምንት ኃላፊነት ስለመውሰዳቸው ያለው ነገር የለም።
|
ከኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሒቃን መቃቃር እየተነሳ ሕዝብ እና አገር የሚያምሰው ልዩነት እናትን ልጅ አሳጥቷል።
|
ልጅን አባት ነጥቋል በርካቶችን አንገት አስደፍቷል እንዲያም ሆኖ ልሒቃኑ በድርድር እና በውይይት መፍትሔ ለመሻት ተዘጋጅው እንደሁ የተሰማ ነገር የለም።
|
ይኸ የፖለቲካ እና የጸጥታ ቀውስ የበርካቶችን ሕይወት ከመቅጠፍ ባሻገር ማኅበራዊ እና ኤኮኖሚያዊ ዳፋ አስከትሏል።
|
ባለፈው እሁድ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን መርሐቤቴ ወረዳ የገምሹ በየነ የግንባታ ኩባንያ ንብረት የሆኑ ተሽከርካሪዎች እና ቡልደዘሮች በእሳት ጋይተዋል።
|
አቶ አመንሲሳ ዳባ በግንባታ ኩባንያው ተቀጥረው ከአራት አመታት በላይ በመሐልሜዳ አካባቢ ሰርተዋል።
|
አቶ አመንሲሳ እንደሚሉት በዕለቱ እርሳቸው ከሚሰሩባቸው ማሽኖች በተጨማሪ ያከራይዋት የነበረች የግል ተሽከርካሪያቸው ጭምር ተቃጥሏል።
|
አቶ አመንሲሳ እንደሚሉት በተቃጠለው ቦታ ቢያንስ እስከ የሚደርሱ ሰራተኞች ነበሩ።
|
ከዕለተ እሁዱ ክስተት በኋላ አካባቢውን ለቀው ለመውጣት ተከልክለው እንደነበር አቶ አመንሲሳም እና አቶ እንዳልካቸው ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።
|
የኩባንያው ባለቤት አቶ ገምሹ በየነ ከ ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት በቃጠሎው ጉዳት እንደደረሰበት ለዶይቼ ቬለ አረጋግጠዋል።
|
በመሐልሜዳ በተፈጸመው ጉዳይ ላይ የአማራ ክልል እስካሁን በይፋ ማብራሪያ አልሰጠም።
|
የኢትዮጵያ እና የአውሮጳ ህብረት የስደተኞች ጉዳይ ድርድር ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
በሙስሊም ሃገራት ተቃውሞና ውግዘት ባለፈው ሳምንት ቤንጋዚ ሊቢያ ውስጥ የአሜሪካ አምባሰደርና አሜሪካውያን ረዳቶቻቸው ከተገደሉ ወዲህ ያህል ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል።
|
ከዚህ አንፃር ዓለም አቀፉ የግጭትና የቀዉስ ተንታኝ ቡድን የህብረቱን ዉይይት እንዴት ይመለከተዋል
|
በአስተዳደሩ ይፋ የተደረገው ውሳኔ እውንነትም ያጠራጠራቸው አልጠፉም ቆይ ግን ፡ የምር ሞተርሳይክሎች ተከለከሉ
|
ብላ ትጠይቃለች ሙኒት መስፍን አበበ ያዳን ካኑማ ከሰኔ በኋላ ይከለከላሉ አሁን ግን እየተለማመዱት ነው ወይ እያሟሟቁ።
|
የሚል ምላሽ ሲሰጥ ዳዊት ፍቃዱ ደግሞ እንኳን ሞተር ቦይንግ አውሮፕላንም ተከልክሏል።
|
ሲሉ አስናቀ ሸዋአሳየ ደግሞ አረ ሞተር ባይክ አያስፈልግም ግሩም ሥራ ነው።
|
አሉ ሚኪራ ሞርካታም ሕይወትም ማትረፍ ነው በየቀኑ እየሞቱ አይደም እንዴ ሞተረኞቹ
|
ዘካሪያስ ኪሩብ ደግሞ እንዲህ አሉ ምንም ነገር ስንወስን ጥቅም እና ጉዳት አለው ዋናው ግን የቱ ነው አመዛኙ ሚለው ነው።
|
እውነት ነው በአግባቡ ሚሠሩ አሉ ግን ለጥቂቶች ተብሎ ሚሊየን ህዝብ በሞተር መሰቃየቱ ነው ሚሻለው
|
ሞተር ካለው ጥቅም ይልቅ ጉዳቱ በዝቶዋል በተለይም አደጋው ወጣት እየጨረሰ ነው ስለዚህም ውሳኔው ትክክል ነው።
|
የሞተር ባይስክል ከመጪው ሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ በአዲስ አበባ ላይ መታገድን በአዎንታዊነት የደገፉት እንዳሉ ሁሉ የተቃወሙም አልጠፉም።
|
ውስን ወንጀለኛን መቆጣጠር ባለመቻል ብዙሃን ለፍቶ አዳሪን ማሸማቀቅ ተገቢ አይመስለኝም።
|
ማሙሽ አከለው በበኩላቸው እንዲህ ብለዋል ይሄ ነገር በጣም አደጋ አለው።
|
በትንሹ ከ ሺህ በላይ የሚሆኑ ሞተር ሳይክሎች ይሄንን ሥራዬ ብሎ የዕለት ጉርሱን የሚያገኝ እና ልጆቹንም የሚያስተምር አለ።
|
ሌላው ነገር ከቀበሌ ተበርዶ የገዛ አለ ሴቶች እህቶቻችን አረብ ሀገር ሠርተው የገዙ አሉ።
|
ቁድወቲ ሙሀመድ በበኩላቸው የማይመስል ወሬ ሌብነትን ለማጥፋት ሳይሆን ሌብነትን ማደራጀት መሆኑ መታወቅ አለበት።
|
ብር የቀን ገቢ አለኝ ይህ ገቢ ሲቀርብኝ ገብቼ የምተኛ ይመስልሀል
|
ይብላኝ ለሚያወሩት እነ ታከለ ብቻ ተውት ውስጡ ሌላ ዕቅድ አለ ጠርጥር ጠርጥር ጠርጥር አሁንም ጠርጥር።
|
መቅደስ ታደሰ በበኩላቸው በአግባቡ የሚተዳደሩበት ሞልተዋል ግን በምን ይለዩ ወዳጄ የሕጋዊዎቹንም ሞተር ተከራይተው እኮ ነው መውጫ መግቢያ የሚያሳጡን።
|
በትዊተር አስተያየታቸውን ካስነበቡት መካከል ደግሞ አጥናፍ ብርሃኔ ደግሞ በሞተረኛ ላክልኝ ሕይወት ያቀል ነበር።
|
ሲል በፍቃዱ ዘሃይሉ ደግሞ የአዲስ አበባ አስተዳደር ቀውሱን ከመጥፎ ወደ ክፉ እየለወጠው ይሆን
|
ሞተር ባይስልክን ማገዱ በርካታ ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስተዳድሩት ሰዎችን ሥራአጥ ማድረግ ነው።
|
ይህ ደግሞ ምናልባት ለወንጀል እና ለተቃውሞዎች አስተዋፅኦ ሊኖረው ይችላል።
|
ካምፓላ ዩጋንዳ ውስጥ ሺህ ቦዳ ቦዳ የሚሏቸው የሞተር ሳይክሎች ትራንስፖርት አገልግሎት ይሰጣሉ።
|
ሥራአጥ ለሚበዛባት አፍሪቃ የሥራ ዕድል ሆኖ ሳለ ክልከላው የአስተዳደሩ ደካማነት ነው።
|
በዚህ አመንክዮም የሚጎዳ እንቅስቃሴን ለመግታት ሁሉንም ነገር ማገድ ሊመጣ ነው ማለት ነው።
|
ኤሊያም መሠረት በፌስቡክ የሰጠው አስተያየት ደግሞ እንዲህ ይነበባል የታይላንድ ሞተረኞች
|
በታይላንድ ሞተረኞች እንዲህ ጎላ ተደርጎ የተፃፈ ልዩ የመለያ ቁጥር ይሰጣቸዋል።
|
ከዛ ውጪ በከተሞች ይህን መለያ ሳያደርግ ቢዝነስ መስራት ይከለከላል።
|
በሞተር የሚፈፀም ወንጀል ያስቸገራቸው ሌሎች ሀገራት ያስፈፀሙት ሌላው አማራጭ ደግሞ ሞተረኞች ሰው እንዳይጭኑ መከልከል ነው።
|
ያው በአንድ ሰው ብቻም ወንጀል ሊፈፀም ይችላል ይህ ግን ተደራጅተው ድርጊቱን የሚፈፅሙትን ለመቀነስ ያግዛል።
|
በሳምንቱ መጀመሪያ ያረፈው የ ዓመቱ ደራሲ በብዕር ስሙ ይጽፍ እንደነበር የገለፁት አስተያየት ሰጪዎች በዚሁ በማኅበራዊ መገናኛው ለቀብሩም ሲጠራሩ ታይቷል።
|
ስትል ፍሬው አበበ ደግሞ ደራሲ ሕሩይ ሚናስ አውግቸው ተረፈ ዜና ዕረፍት አሳዝኖኛል።
|
ነገርግን ሥራውን ጠልቶት እርግፍ አድርጎ በመተው ብሔራዊ ቲያትር አካባቢ ሜዳ ላይ የመጽሐፍ ችርቻሮ ንግድ ላይ መገኘቱ በወቅቱ ብዙዎቻችንን አስገርሞን ነበር፡፡
|
የማንበብ ፍላጎቴን ካሳደጉት ወዳጆቼ መካከል አውግቸው ተብሎ በብዕር ስም የሚጠራው ወዳጄ ነው።
|
አንድም ቀን በብር እጦት ማንበብ እንዳላቆም የረዳኝ መልካም ሰው ነው።
|
ያንገት ጌጡ ከምትለው የአጫጭር ልቦለዶች መድብል ውስጥ የተካተቱትን ያንገት ጌጡ የገና ስጦታ እና እቃ ቤት ጠባቂው ን አብዝቼ እወዳቸዋለሁ፡፡
|
ኦኦኦኦ ኢትዮጵያ ዛሬ አንድ የጥበብ ባለውለታዋን ሰው አጥታለች ።
|
ዮናስ መስፍን ወይ አዲስ አበባ የተሰኘውን መጽሐፉን የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪ ሳለሁ አንብቤው ነበር።
|
እያስመዘገብኩ ነው የሚለው ድርሰቱም ወደ ራዲዮ ድራማ ተቀይሮ በግሩም አተዋወን በጋሽ ፍቃዱ ተክለማርያም ቀርቦ እንደነበር አስታውሳለሁ።
|
ጌዲኦ ጀባቲም ይች ሀገር ትልልቅ ሰዎቿን እየሸኘች ነው ማነው የነገ ሰው
|
ሌላው በዚህ ሳምንት የብዙዎች ጥያቄ የሆነው ደግሞ አቶ ለማ መገርሣ የት ገቡ
|
በአደባባይ ከታዩ ሰነበቱ በሚል ጥቂት የማይባሉ ወገኖች ፎቷቸውን በመለጠፍ አረ የትናቸው
|
አላዲን አላዊ ሲዲቂ በፌስቡክ ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ።
|
ስለ ድርጅቱ ፓርቲው አያገባንም እንድያገባንም አይፈልጉም የሳቸው ጉዳይ ግን ያሳስበናል።
|
ብለዋል ታሬ ቶክቻው ፀጋዬም ዜጎች የዚህ አይነት ጥያቄ ሲያነሱ መልስ መስጠት ተገቢ ነው ብዬ አምናለሁ።
|
በኢትዮጵያ ወላጅ አልባ የሆኑት ህፃናት ከመላው ህዝብ ቁጥር አምስት በመቶ ያህል ይሆናሉ።
|
ኢትዮጵያ የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጉዳይ ቄለም ወለጋ ዞን የዶምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ መሆናቸው የተገለጸ ተማሪዎች መታገታቸው እየተነገረ ነው።
|
ዩኒቨርሲቲው መረጃው እንደደረሰው እና ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የፀጥታ እና የትምህርት ዘርፍ አካላት ማሳወቁን ለዶቼ ቬለ ገልጿል።
|
የሳይንስ እና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርም ጉዳዩን እየተከታተልኩ ነው ብሏል።
|
ከታገቱት አብዛኞቹ ሴት ተማሪዎች ናቸው ታገቱ የተባለው የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ቁጥር በውል የታወቀ አይመስልም።
|
ቁጥራቸውን በርከት ያደረገው ወገን ታግተዋል ከሚላቸው ተማሪዎች አብዛኛው ደግሞ ሴት ተማሪዎች መሆናቸውን ያመለክታል።
|
ጉዳዩን ለማጣራት ያነጋገርናቸው የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶክተር ለታ ተስፋዬ ድርጊቱ የተፈፀመው በዩኒቨርሲቲው አካባቢ ባለመሆኑ መረጃው እንደማንኛውም ወገን እንደደረሳቸው ነው የገለፁልን።
|
እሳቸው እንደሚሉት በዩኒቨርሲቲው በተፈጠረ አለመረጋጋት ምክንያት ወደ አዲስ አበባ ለመሄድ ጉዟቸውን በጋምቤላ መስመር ያደረጉ ተማሪዎች አሉ።
|
በዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማሩን ሂደት ያደናቀፈ የተደጋገመ ረብሻ ተከስቶ እንደነበር ባለፈው ሳምንትም ተመሳሳይ ችግር እንደነበርም የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ገልጸዋል።
|
ሆኖም ከተማሪዎቹ ጋር በመነጋገር ትምህርት ለመጀመር ከስምምነት መደረሱንም አመልክተዋል።
|
የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለእገታ ተዳርገዋል የሚለው መረጃ እንደደረሰው ያመለከተው እና ጉዳዩን በቅርበት እየተከታተለ እንደሚገኝ የሳይንስ እና የከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
|
ፌስቡክን ለበጎ ፈቃድ አገልግሎት ያዋሉ ወጣቶች ፌስ ቡክን የመሳሰሉ ማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሰዎችን በማቀራረብና ፈጣን መረጃ በመለዋወጥ ረገድ አስተዋፅኦ ያደርጋሉ።
|
ኢትዮጵያ ዉስጥም ማሕበራዊ መገኛ ዘዴዎች የሚያስከትሉት ጠብና መለያየት እየተስፋፋ የመጣ ይመስላል ።
|
ወጣት ገላውዴዎስ ብሩክና ናኦል ጌታቸው በሃያዎቹ መጀመሪያ የሚገኙ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ ኛ ዓመት ተማሪዎች ናቸው።
|
ወጣት ገላውዴዎስ ብሩክ የጋዜጠኝነትና የኮሚኒኬሽን ወጣት ናኦል ደግሞ የፈረንሳይኛ ሥነ ፅሁፍ ተማሪዎች ናቸው።
|
ወጣቶቹ በተለያዩ የትምህርት ክፍልና የትምህርት መስክ ላይ ቢሆኑም የሚጋሩት ተመሳሳይ ዓላማና ፍላጎት አላቸው።
|
እናም በዩኒቨርስቲዉ በሚከናወኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ላይ መሳተፍ ያዘወትራሉ።
|
ወጣቶቹ በተገናኙ ቁጥር የሚወያዩባቸዉ እና የሚከነክናቸዉ በርካታ ችግሮች ነበሩ።
|
እናም አውጥተው አውርደው የወጣትነትና የተማሪነት አቅማቸው የሚፈቅደውን ለማድረግ ወሰኑ።
|
የዩኒቨርሲቲዉ የ ኛ ዓመት ተማሪ ከሆነዉ ጓደኛቸው ሙአዝ ጀማል ጋር በመሆንም በችግሩ ላይ ጥናት ለማድረግ ተስማሙ።
|
ጓደኛሞቹ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችና በአንዳንድ የመንግስት ተቋማት መጠይቆችን በመበተን ባሳሰቧቸዉ መረጃዎች ላይም መለስተኛ ጥናት አደረጉ።
|
የዩንቨርሲቲ ተማሪ ሆኖ እያለ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተማሪዎች ሆኖ እያለ ለምንድነው ወጣቱ በተለያዩ ልዩነቶች የሚጋጨዉ።
|
ከሌላ ዩኒቨርስቲ ነው የሚኮረጆው መመረቂያ ጽሑፍን ጨምሮ አሳይመንት ተማሪው አይሰራም።
|
እንደምታየው አብዛኛው ጊዜ ለዚህ ነገር ተጠቂ የሚሆኑት ተማሪዎች ናቸው።
|
በጥናቱ ውጤት መሰረትም በወጣቶች መካከል ተቀራርቦ መነጋገር እና መወያየት ለችግሩ መፍትሄ ይሆናል የሚል ሀሳብ ያዙ።
|
ይህንን ሃሳባቸዉንም በዩኒቨርሲቲዉ ለሚቀርቧቸዉ ጓደኞቻቸዉ እና ዓላማቸዉን ይደግፋሉ ላሏቸዉ ለዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብ አባላት አቀረቡ።
|
በዉይይቱ ማብቂያ ስድስት ኪሎ ኢንቴሌክቿል ሶሳይቲ በሚል ስም የበጎ አድራጎት ክበብ መሰረቱ።
|
ወጣቶቹ እንሰራዋለን ላሉት የበጎ አድራጎት ስራ ድጋፍ ለማሰባሰብ በመጀመሪያ የመረጡትም የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን በተለይም ፌስቡክን ነበር።
|
በዚህም በርካታ ዓላማቸዉን የሚደግፉ ሰዎች ማፍራታቸዉን ወጣት ገላዉዲዮስ ይገልፃል።
|
የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም ያገኟቸዉን የዓላማ ተጋሪዎቻቸዉን በመያዝም የመጀመሪያ የበጎ አድራጎት ስራቸዉን ጀመሩት የ ተከታታይ ቀናት ዘመቻዎችን በማድረግ ነበር።
|
እነ ገላውዲዩስ ከአንድ ዓመት በፊት ሶስቱ ሆነዉ የመሰረቱት ክበብ አሁን በርካታ ደጋፊዎችና በየሁለት ሳምንቱ እየተገናኙ የሚመክሩ ቋሚ አባላት አሉት።
|
አባላቱ በዩኒቨርሲቲዉ በትምህርት ላይ ያሉና ገሚሶቹ ደግሞ ተመርቀዉ በስራ ላይ ተሰማርተዉ የሚገኙ ናቸዉ።
|
ቤዛዊት ከ ዓመት በፊት ነበር በሳይኮሎጂ የትምህርት ዘርፍ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪዋን የያዘችዉ።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.