query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
21df61e072e64ee526418902e7fc73fb
8a2afdaad59c9f5328caaf0a8670576e
“ውል ሰጪም ተቀባይም እነማን እንደሆኑ አልታወቁም”፤ ትምህርት ቤቱም ከ14 ዓመታት በኋላም ሥራ አልተጀመረበትም፡፡
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት ከአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ጋር በመተባበር ከ4 ሺህ በላይ ትምርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል ማቀዱን አስታወቀ፡፡ከአማራ ክልል በተማሪ ክፍል ጥምርታ፣ በቴክኖሎጂና አወንታዊ ገጽታን በመገንባት በስድስት ወሩ የተሻለ አፈጻጸም ካሳዩ አካባቢዎች መካከል የደሴ ከተማ አስተዳደር ይጠቀሳል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የትምህርት መምሪያ ኃላፊ አሸናፊ ዓለማየሁ እንደተናገሩት የትምህርት ተቋማትን ግብዓት በማሟላት ተቋማቱን ለመማር ማስተማር ሥራ ምቹ የማድረግ ሥራ እየተሠራ ነው፡፡ ደረጃውን የሚያሟሉና ብቁ የሆኑ መምህራንና የትምህርት ቤት ኃላፊዎች በሁሉም ትምህርት ቤቶች እንዲኖሩ መደረጉንም ኃላፊው ጠቅሰዋል፡፡ በክልሉ ትምህርት ቢሮ በተቀረጸው የሽግግር “ማኑዋል” በመታገዝ ተማሪዎችና መምህራን በቀጥታ የሚገናኙባቸው ተግባራት ላይ በመሥራት የተሻለ ውጤት ሊመዘገብ እንደቻለም አቶ አሸናፊ አስረድተዋል፡፡ሆኖም በፆታ ምጥጥን፣ የአንደኛ ክፍል ንጥር ቅበላ፣ ተማሪዎችን በክልል ደረጃ ተፎካካሪ በማድረግ በኩል ትልቅ ሥራ እንደሚጠበቅ አመላክተዋል፡፡የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ ገብረሕይወት አዱኛ በበኩላቸው በአካባቢው ደረጃን በማሟላት በኩል ሲታይ የተማሪ ክፍል ጥምርታ የማይጣጣም መሆኑን አንስተዋል፡፡ በትምህርት ቤቶች ክፍሎችን ደረጃቸውን ወደ ጠበቁ ክፍሎች ለመቀየር በቂ ሀብት እንደሌለም ተናግረዋል፡፡ እንደ ፕላዝማ፣ ኮምፕውተርና ኢንተርኔት ያሉ የቴክኖሎጂ አገልግሎቶችን ለማሟላትም የመሠረተ ልማት ችግር መኖሩን አንስተዋል፡፡ በዞኑ ዘጠኝ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የኤሌክትሪክ አገልግሎት እንደሌላቸው አቶ ገብረሕይወት ጠቅሰዋል፡፡ በአማራጭነት የሚያገለግለው ጄኔሬተር የሚጠይቀው ወጪ ከፍተኛ በመሆኑ ችግሩን መቅረፍ እንዳልተቻለ ገልጸውልናል፡፡ የኤሌክትሪክ ችግር ሲፈታ ቴክኖሎጂ ያመጣቸውን ውጤቶች መጠቀም እንደሚቻልም ተናግረዋል፡፡የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ሙላው አበበ በክልሉ ከደረጃ በታች የትምህርት ቤት ገጽታ አሳሳቢ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከዳስ የማይተናነሱ ክፍሎች ያሏቸው ትምህርት ቤቶች መኖራቸውንም አመላክተዋል፡፡ከአማራ ልማት ማኅበር ጋር በመተባበር በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት ውስጥ 50 ከመቶ የክልሉን ትምህርት ቤቶች ደረጃቸውን ለማሻሻል እየተሠራ ስለመሆኑም አንስተዋል፡፡
0
dd00c6d661c07f6a8a2f805ff95641da
dd00c6d661c07f6a8a2f805ff95641da
በተመሳሳይ በረራ የተጓዙ 30 ኢትዮጵያውያት ከዱባይ ኤርፖርት ኢሚግሬሽን ተይዘው ተመለሱ
ባለፈው ሳምንት እሑድ ሚያዝያ 23 ቀን 2008 ዓ.ም. በፍላይዱባይ የአየር በረራ በአንዴ ከአዲስ አበባ ከተጓዙት መካከል 30 ኢትዮጵያውያት፣ በዱባይ ኤርፖርት ኢሚግሬሽን የደኅንነት ሠራተኞች ወደ የተባበሩት የዓረብ ኤምሬትስ የንግድ ከተማ ዱባይ እንዳይገቡ ተከልክለው ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ፡፡በአዲስ አበባ የሚገኘው የፍላይዱባይ የበረራ አገልግሎት ጽሕፈት ቤት ለሪፖርተር እንዳረጋገጠው ከሆነ፣ ሴቶቹ መንገደኞች ሕጋዊ የቪዛና የበረራ ቲኬት ይዘው የተጓዙ ቢሆንም፣ የጉዞ ምክንያታቸው ‹‹ለጉብኝት›› የሚል በመሆኑ ለኤርፖርቱ ኢሚግሬሽን ሠራተኞች አሳማኝ ባለመሆኑ ምክንያት ሊመለሱ ችለዋል፡፡የአየር መንገዱ ጽሕፈት ቤት እንደሚለው፣ ኤርፖርቱ አንድ ተጓዥ ተመልሶ ወደ አገሩ እንደሚገባ የሚገልጽ የደርሶ መልስ ትኬት መያዙን፣ እንዲሁም በአገሪቱ ለሚኖረው ቆይታው በቂ ስፖንሰር እንዳለው፣ አልያም በቂ ገንዘብ መያዝ አለመያዙን አረጋግጦ ማሳለፍና መከልከል የተለመደ ነው፡፡ ይኼኛውን ድርጊት ለየት የሚያደርገው ይህን ያህል ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን ሴቶች ከአንድ በረራ መመለሱ ነው፡፡ ከዚህ ውጪ ተጓዦቹ ሕገወጥ እንዳልሆኑ ጽሕፈት ቤቱ አስታውቋል፡፡በተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ዋቢ በማድረግ ገልፍ ኒውስ እንደዘገበው፣ በተለያዩ የበረራ አገልግሎት መስመሮች በየቀኑ በግምት ከ500 በላይ የቤት ሠራተኞች ወደ ዱባይ የሚገቡ ሲሆን፣ በጉብኝት ቪዛ ገብተው እዚያው አገር ለሚገኙ ደላሎችና ኤጀንሲዎች ከፍ ያለ ገንዘብ በመክፈል ቪዛቸውን ወደ ‹‹የሥራ ፈቃድ›› አስቀይረው ይኖራሉ፡፡ቀደም ሲል በሠራተኛነት ወደ መካከለኛው ምሥራቅ የሚደረግ ጉዞን የኢትዮጵያ መንግሥት ማገዱ የሚታወስ ሲሆን፣ አዲስ አዋጅ ቢወጣም ሕጋዊ ጉዞ ነገ ዛሬ ይከፈታል ሲባል እስከ ዛሬ እንደተዘጋ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም በሕጋዊና በሕገወጥ መንገድ በአየርም በምድርም በርካታ ኢትዮጵያውያት ወደ አካባቢው መጓዝ አለማቆማቸው ይነገራል፡፡
1
6e673c285f2712897965b5511ee6ea08
2a162d0bf3d750c9892ac3b31de2e326
ጠቅላይ ሚኒስር ዐቢይ በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ቤይሩት ከሚገኘው ቆንስላ ጋር ግንኙነት እንዲፈጥሩ አሳሰቡ
ኢትዮጵያን በይፋ በመጎብኘት ላይ የሚገኙት የሱዳኑ ፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር የአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች ኤርትራን በመጨመር አንድ የኢኮኖሚ ማኅበረሠብ ለመፍጠር መስራት አለባቸው አሉ፡፡የኢዮጵያው ጠ/ሚ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በበኩላቸው የሱዳንና የኢትዮጵያ ግንኙነት ለአካባቢው ሀገሮች ምሳሌ ሊሆን እንደሚችል ገልፀው እነዚህ የአካባቢው ሀገሮች በአስቸኳይ ውህደት እንዲፈጥሩ አሳሰቡ፡፡ሁለቱ መሪዎች ትናንት በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ተገኝተው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫቸው በሁለትዮሽ ግንኙነታቸውና በአካባቢው ግንኙነታቸው አተኩረዋል፡፡ በሁለትዮሽ ግንኙነታቸው አኳያ በንግድ ለመተሳሰር ስምምነት መፈራረማቸውን ገልፀዋል፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
962ea9c6fcd885d2f2765454b54f61d5
8ac17f51ae5335e4f119800212c46066
የሙስሊም ማህበረሰብ በዓሉን በፍቅር፣ በመተሳሰብና በተረጋጋ ሠላም ማክበር ይጠበቅባቸዋል-ፌዴራል ፖሊስ
የፌዴራል ፖሊስ በአቶ ኢሳያስ ዳኘው ላይ ያቀረበውን የይግባኝ አቤቱታ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውደቅ አደረገው፡፡ፍርድ ቤቱ አቶ ኢሳያስ ዳኘው የከፍተኛ ፍርድ ቤት አሥረኛ ወንጀል ችሎት በ50 ሺሕ ብር ዋስትናና ከአገር እንዳይወጡ ዕግድ በመጣል ከእስር እንዲፈቱ የሰጠውን ትዕዛዝ አፀና፡፡ ፌዴራል ፖሊስ በአቶ ኢሳያስ ላይ ያቀረበውን የወንጀል ጥርጣሬ መነሻ ሐሳብ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውድቅ ያደረጉት ለሦስተኛ ጊዜ ነው፡፡
0
b88d1550b75a098eba07834a681c87bf
fd40d4f65a1286eeb241b52fe8979873
ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች 85 ደረሱ
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገ 5,274 የላቦራቶሪ ምርመራ ተጨማሪ 129 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው እንዲሁም ተጨማሪ 2 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸው ማለፉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቀዋል።ይህም በአጠቃላይ በሀገሪቱ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3,759 አድርሶታል።እንደ ጤና ሚኒስቴር መግለጫ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው 79 ወንድና 50 ሴቶች ሲሆኑ እድሜያቸውም ከ 1 ዓመት እስከ 70 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝ ነው፡፡በዜግነት ሁሉም ኢትዮጵያዊያን መሆናቸውም ታውቋል፡፡ቫይረሱ በምርመራ እንደተገኘባቸው ከተረጋገጠው ሰዎች ውስጥ 85 ሰዎች ከአዲስ አበባ ሲሆኑ፣11 ሰዎች ከትግራይ ክልል፣10 ሰዎች ከሶማሌ ክልል፣7 ሰዎች ከደ/ብ/ብ/ሕ ክልል፣6 ሰዎች ከአማራ ክልል፣5 ሰዎች ከኦሮሚያ ክልል፣4 ሰዎች ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም 1 ሰው ከአፋር ክልል መሆናቸው ተገልጿል፡፡በተጨማሪም በቫይረሱ ምክንያት የተጨማሪ 2 (የ60 ዓመት ወንድ የድሬዳዋ ነዋሪ በህክምና ማእከል በህክምና ላይ የነበረ)፣ (የ30 አመት ወንድ የአዲስ አበባ ነዋሪ በህክምና ማእከል በህክምና ላይ የነበረ) ሰዎች ሕይወት ያለፈ ሲሆን በዚህም በአጠቃላይ በሀገራችን በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 63 ደርሷል፡፡በሌላ በኩል በትናንትናው እለት ተጨማሪ 111 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን ይህን ተከትሎ በአጠቃላይ በሀገራችን 849 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።ቫይረሱ በሀገራችን እንደተገኘ ገተረጋገጠበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን በአጠቃላይ 197,361 የላብራቶሪ ምርመራዎች ተካሂደዋል፡፡
0
ecfbb5f037648ca43a9a2457894fc2fc
23a29376425a4fcf02523232625837dd
የአቶ መላኩ ፈንታ የየት ይዳኙ ጉዳይ ወደ ህገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ተመራ
አዲስ አበባ፤ ጥር 7/2006 (ዋኢማ) – የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱትን የነመላኩ ፈንታን ጉዳይ የማየት ስልጣን እንዳለው ብይን ሰጠ፡፡ፍርድ ቤቱ ብይኑን የሰጠው የፌዴሬሽን ምክር ቤት በታህሳስ 24፣ 2006 ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ያሳለፈውን የህገ መንግስት ትርጉም ውሳኔ በመመርኮዝ መሆኑን ፍርድ ቤቱ ትላንት ከሰዓት በዋለው ችሎት አሳውቋል፡፡ምክር ቤቱ በሁለት አዋጆች ውስጥ የሚገኙ ተመሳሳይ ይዘት ያላቸውን ሁለት አንቀጾች ከህገ መንግስት ጋር ስለሚፃረሩ ተፈፃሚነት ሊኖራቸው አይገባም የሚለውን የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ውሳኔ በከፍተኛ ድምፅ ያፀደቀው፡፡ አዋጅ ቁጥር 25/88 አንቀጽ 8 (1) እና የአዋጅ ቁጥር 434/97 አንቀጽ 7 (1) በስራቸው ምክንያት የወንጀል ክስ የተመሰረተባቸው የመንግስት ባለስልጣናት ጉዳይ የማየት ስልጣን ያለው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው የሚል ይዘት ያላቸው ናቸው፡፡ሆኖም የምክር ቤቱ ውሳኔ እነዚህ አንቀጾች ህገ መንግስቱ ውስጥ ካሉ የተከሳሽ ይግባኝ የማግኘት መብት እና ሁሉም ሰው በህግ ፊት እኩል ነው ከሚሉ መርሆች ጋር ይጣረሳሉ በሚል ተፈፃሚ እንዳይሆኑ ተደርገዋል፡፡ በዚህም መሰረት ከምክር ቤቱ ውሳኔ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ትላንት የተሰየመው የከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት የነመላኩ ፈንታን ጉዳይ የማየት ስልጣን እንዳለው ብይን ሰጥቷል፡፡ፍርድ ቤቱ ከዚህ በተጨማሪም የቅድመ ክስ ክርክር ማድረግ ሳያስፈልግ ወደ መደበኛ ክርክር እንዲገባ ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡ የተከሳሾች ጠበቆች የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ዐቃቤያን ህግ የተመሰረተው ክስ ዝርዝር ላይ መቃወሚያ ማቅረብ እንገልጋለን በማለታቸው ፍርድ ቤቱ መቃወሚያቸውን ለመቀበል ተለዋጭ ቀጠሮ ለጥር 29፣ 2006 ይዟል፡፡በዚሁ ወቅትም የኮሚሽኑ ዐቃቤያን ህግ ያልቀረቡ ተከሳሾች በጋዜጣ ጥሪ በማድረግ እንዲቀርቡ ጥሪ እንዲያደርግ ፍርድ ቤቱ አዟል፡፡ ከስልሳ በላይ ከሆኑት ተከሳሾች ውስጥ አራት ተከሳሾች እስካሁን ፍርድ ቤት አልቀረቡም፡፡ ከነዚህም ውስጥ የጌታስ ኢንተርናሽናል መስራችና ዋና የአክሲዮን ባለድርሻ አቶ ጌቱ ገለቴ ይገኙበታል፡፡ አቶ ገዳ በስር፣ ታደሰ ፈይሳና ነጋ ቴኒ ሌሎች ፍርድ ቤት ያልቀረቡ ተከሳች ናቸው፡፡
0
d4567de2b4be5370c88f2ee65bd738e6
d4567de2b4be5370c88f2ee65bd738e6
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት መልቀቂያ አስገቡ
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ደሳለኝ መንገሻ የሥራ መልቀቂያ ማስገባታቸውን ከውስጥ አዋቂዎች ሰምተናል፤ ከሳምንት በፊት መልቀቂያ ማስገባታቸውን የአማራ መገናኛ ብዙሃን ምንጮችን ገልፆ ዘግቧል፡፡እንደ ዘገባዉ ከሆነ ዶክተር ደሳለኝ በራሳቸው ፈቃድ ከነበራቸው ከፍተኛ ኃላፊነት ለመልቀቅ መጠየቃቸውን ያረጋገጡት ምንጮች በአንድ የምሥራቅ አፍሪካ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ለመሥራት ማሰባቸውንም ነግረውናል፡፡የጎንደር ዩኒቨርሲቲም በማኅበራዊ ገጹ ‹‹ለ13 ዓመታት ዩኒቨርሲቲውን ያገለገሉት ዶክተር ደሳለኝ መንገሻ መልቀቂያ አስገቡ›› ሲል ጽፏል፡፡በነበራቸው ቆይታ ላበረከቱት አስተዋጽኦም ምሥጋና አቅርቧል፡
1
21757e9e73cd8eece089a728724af8ef
02a6946371bc075044ed666997d77e7a
መቐለ 70 እንደርታዎች የወሳኝ ተጫዋቻቸው ውል ለማራዘም ተስማሙ
ያለፈው ዓመት የፕሪምየር ሊግ አሸናፊዎቹ መቐለዎች ባለፈው ዓመት ከሶሎዳ ዓድዋ ጋር አስደናቂ ዓመት ያሳለፈው ተስፈኛው አጥቂ ክብሮም አፅብሃ እና በ2010 የውድድር ዓመት በመቐለ 70 እንደርታ ሁለተኛ ቡድን ቆይታ የነበረው አብይ ተወልደ አስፈርመዋል።ባለፈው ዓመት በሶሎዳ ዓድዋ ቆይታው አስራ ሶስት ግቦች በማስቆጠር ቡድኑ ወደ ከፍተኛ ሊግ እንዲያድግ ያስቻለው ክብሮም አፅብሃ የባለፈው ዓመት የብሄራዊ ሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ከሌሎች ሁለት ተጫዋቾች ማሸነፉ ይታወሳል።ከዚ በፊት በአክሱም ከተማ እና ደሴ ከተማ መጫወት የቻለው አጥቂው በተሰጠው የሙከራ ግዜ አሰልጣኝ ገ/መድህን ኃይሌን ካሳመነ በኃላ ነው ለክለቡ መፈረም የቻለው።ሁለተኛው ለቡድኑ የፈረመው የቡድኑ የሁለተኛ ቡድን ተጫዋች አብይ ተወልደ ነው። ከሳምንታት በፊት በተጠናቀቀው የባሎኒ ፉትሳል ውድድር ላይ በሰላሳ ሰባት ግቦች የውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ የሆነው ይህ ተጫዋች ከአንድ ዓመት ቆይታ በኃላ ወደ አሳዳጊ ቡድኑ ይመለሳል።
0
40b82fd486d537e63d3d97f854c7bfd5
527d9734f32ea4727406ec62caa81217
‹‹በአፍ መፍቻ ቋንቋ ማስተማርን ለፕሮፖጋንዳነት ከመዋል ወጥቶ በሥርዓት መመራት ከቻለ ሀገርን ሊያሳድግ የሚችል የትውልድ መቅረጫ መሣሪያ ነው፡፡›› የቋንቋ እና ሥነ ልሳን ምሁር
ከኢትዮጵያ ጋር ጥብቅ ምጣኔ ሀብታዊ ትስስርን ባለፉት አስር ዓመታት በፈጠረችው በቻይና ዜጎች መካከል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፍላጎት እጨመረ መምታቱ ተነገረ።በቤይጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ በሚንስትር ማዕረግ የሕዝብ ዲፕሎማሲ ክፍል ኃላፊ የሆኑት አቶ ሳሙኤል ፍጹምብርሃን ለቢቢሲ እንደገለጹት፤ በቻይና መዲና በሚገኘው የቤይጂንግ የውጪ ጥናት ዩኒቨርስቲ ውስጥ የአማርኛ ትምህርት በመጀመሪያ ዲግሪ ሊሰጥ መሆኑን ገልጸዋል። ዲፕሎማቱ ጨምረውም በቻይናውያን ዘንድ የአማርኛ ቋንቋን ለመማር ያለው ፍላጎት እየጨመረ በመምጣቱና የሁለቱ አገራት ግንኙነት እየጠነከረ ስለሆነም ቋንቋውን በመጀመሪያ ዲግሪ ለመስጠት መወሰኑንም ጠቅሰዋል። በዚህም መሰረት በቤይጂንግ የሚገኘው ዩኒቨርስቲ ውስጥ ባለው የአፍሪካ ጥናት ማዕከል ከዚህ ዓመት ጀምሮ የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ይሰጣል።አቶ ሳሙኤል ቻይና ከአፍሪካ ጋር ያላትን የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት እያጠናከረች መሆኑን ጠቅሰው፤ የባህል ትስስርም እየተፈጠረ መሆኑን አመልክተዋል።"ኢትዮጵያ ደግሞ የአፍሪካ ሕብረት መቀመጫ ናት። አማርኛ ቋንቋም የረዥም ዘመን የጽሑፍ ታሪክ ስላለው ቋንቋውን ማወቅ የአገሪቱን ባህልና እሴት ለማወቅ ያስችላል” ብለዋል። የአማርኛ ቋንቋን ለመማር ፍላጎት ያላቸው እንዲመዘገቡ የተላለፈውን ጥሪ ተከትሎ 30 ቻይናውያን ተመዝግበው፤12ቱ የትምህርቱን የመጀመሪያ ክፍል መከታተላቸውንም አቶ ሳሙኤል አክለዋል።በቻይና የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በከፍተኛ ትምህርት ተቋም ውስጥ በዲግሪ ደረጃ መስጠት ሲጀመር በመምህርነት አዲሱን የቋንቋ ትምህርት የሚሰጡት፤ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ዶ/ር ስንቅነሽ አጣለ እና በአማርኛ ቋንቋ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን በሠሩ ቻይናዊት አማካይነት ነው ተብሏል።ከዚህ ቀደም በቻይና ውስጥ የዓለም አቀፍ ግንኙነትና የሌሎችም ዘርፎች ተማሪዎች የአማርኛ ቋንቋን በተጨማሪነት ይወስዱ እንደነበር ተገልጿል።በዚህም በየዓመቱ ከ20 እስከ 30 የሚሆኑ ተማሪዎች አማርኛን በተጨማሪነት (ኢሌክቲቭ ኮርስ) ይማሩ እንደነበርና አሁን ወደ ሙሉ ጊዜ የዲግሪ ትምህርት መሸጋገሩን አቶ ሳሙኤል አስረድተዋል።ዲፕሎማቶች፣ ነጋዴዎችና በሌላም ሙያ የተሰማሩ ግለሰቦች አማርኛ የመማር ፍላጎት እንዳላቸው ኃላፊው ይናገራሉ። በአገር አቀፍ ደረጃ ጥናት መሥራት ለሚፈልጉ እንደሚረዳም ያክላሉ።“ቻይናውያን ኢትዮጵያ ሲሄዱ አስተርጓሚ ይፈለጋሉ። ለወደፊት በዲፕሎማትነት ተመድበው የሚሠሩም አሉ። ትምህርቱ ለሥራና ከኅብረተሰቡ ጋር ለመግባባትም ይረዳል” ይላሉ።
0
0b7f2d0e713743201c11e119ce84dee8
34fb857da5341d0b0a3e0ad83ab39fbb
በግድቡ የተጠራቀመው ውሃ በቀጣይ ዓመት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ያስችላል ተባለ
ታዳሽ የኃይል ማመንጫዎችን በመጠቀም የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት ለሚሳተፉ የግል ኩባንያዎች ይሰጥ የነበረው የጊዜ ገደብ ሊራዘም ነው፡፡የጊዜ ገደቡን ለማራዘም የኢነርጂ አዋጅ ቁጥር 810/2006 ማሻሻል የሚጠበቅ ሲሆን፣ የዚህ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅም ማክሰኞ ታኅሳስ 3 ቀን 2010 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡በሥራ ላይ የሚገኘው የኢነርጂ አዋጅ ኤሌክትሪክ ለማመንጨት፣ ለማስተላለፍ፣ ለማከፋፈልና ለመሸጥ፣ ወደ አገር ውስጥ በማስገባት ወይም ወደ ውጭ አገር በመላክ ሥራ ላይ የግል ኩባንያዎች መሰማራት እንዲችሉ ይፈቅዳል፡፡የግል ኩባንያዎች ያመነጩትን ኃይል ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በድርድር ታሪፍ እንዲሸጡ ነው የሚፈቀደው፡፡ ነገር ግን ኩባንያዎች የማመንጨት ፈቃድ ከወሰዱበት ጊዜ አንስቶ ኃይል ማመንጨት እንደሚጠበቅባቸው የቀድሞው አዋጅ ይደነግጋል፡፡ይሁን እንጂ ይህ የጊዜ ገደብ በቂ ባለመሆኑና ይህ አዋጅ ካወጣበት ጊዜ አንስቶ ፍላጎት ያሳዩ ኩባንያዎች በዚህ የጊዜ ገደብ ምክንያት ሲሸሹ እንደቆዩ ማብራሪያው ያሳያል፡፡ ከሌሎች እንደ ኢንዶኔዥያ ካሉ አገሮች ተሞክሮ በመውሰድ ይህ የጊዜ ገደብ እንዲራዘም በመንግሥት መወሰኑን ይገልጻል፡፡ በመሆኑም በውኃ ኃይል ማመንጫ ለሚሰማሩ የአምስት ዓመት የጊዜ ገደብ ለፀሐይ፣ ለንፋስ፣ ለባዮ ማስ፣ ለድንጋይ ከሰልና ለተፈጥሮ ጋዝ ማመንጫዎች ደግሞ ሦስት ዓመት እንዲሆን በረቂቅ አዋጁ ቀርቧል፡፡ ረቂቁ ለዝርዝር ዕይታ ለተፈጥሮ ሀብት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል፡፡
0
02ada94362122766a53448abe219aab1
bed7cc32c6c20429e0676bc4ed22b3a9
የኦሮሞ ሴቶች በዋሽንግተን ዲሲ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዱ
በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው የሚኖሩ የአማራ ክልል ተወላጅ ባለሀብቶች በክልሉ በኢንቨስትመንት ለመሰማራት ፍላጎታቸውን ገለጹ።የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ዛሬ ማምሻውን በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ከሚኖሩ የአማራ ክልል ተወላጅ ባለሀብቶች ጋር በክልሉ ኢንቨስትመንት ጉዳይ መክረዋል።የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ምክትል ሊቀመንበር አቶ ዮሀንስ ቧያለው እና የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ፈንታ ለባለሀብቶቹ ሥለ ክልሉ የልማት አቅም ማብራሪያ ሰጥተዋል። በአማራ ክልል በልማት እንዲሰማሩም ጥሪ አቅርበውላቸዋል። የቀረበውን ማብራሪያ መሠረት በማድረግም ባለሀብቶቹ እና የሥራ ኃላፊዎቹ ምክክር አድርገዋል።ባለሀብቶቹ በተለይ ለአብመድ በሰጡት አስተያዬት በአማራ ክልል በኢንቨስትመንት ለመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል። የሥራ ኃላፊዎች ስለ ክልሉ ልማት ስላወያዩዋቸውም ባለሀብቶቹ አመሥግነዋል።በአማራ ክልል ኢንቨስትመንት በመሳተፍ ከራሳቸው አልፎ ለወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ዝግጁ እንደሆኑም ነው የተናገሩት።ዘጋቢ፦ አስማማው በቀለ- ከዋሽንግተን ዲሲ
0
02ad439643063810e77aa3bdd510691e
02ad439643063810e77aa3bdd510691e
ታቦት ተሸካሚው አርበኛ
መምሬ ካሳሁን እንግዳ ይባላሉ። የተወለዱት በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ወረዳ፤ «ላይ ቤት ዋርኝ» ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ነው። ልዩ ስሙ «ኮሽም» ይባላል። ትምህርታቸውን በቤተክህነት ያጠናቀቁትም እዚያው አካባቢ እንደሆነ ይነገራል። መምሬ ካሳሁን ባለቤታቸውን ወለተ ሚካኤልንና የመጀመሪያ ልጃቸውን ውብነሽን ይዘው ወደ አዲስ አበባ ግቢ ገብርኤል አካባቢ ይኖሩ ነበር። ዳግማዊ አጼ ምኒልክም ያገኟቸው በግቢ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሲያገለግሉ እንደሆነም ይነገራል። ንጉሱ የቅዱስ ጊዮርጊስን ፅላት አራዳ ላይ ሲተክሉ መምሬ ካሣሁን ተመርጠው የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አገልጋይ እንዲሆኑ ተደረገ። አፄ ምኒልክ የአድዋ ዘመቻን ሲያውጁም እዚያው ነበሩ። ባለበርኖሱ አዛውንት መምሬ ካሣሁን የጊዮርጊስን ታቦት ከተሸከሙት ውስጥ አንዱ ሆኑ። በባዶ እግራቸው ከዘማቾች ጋር እስከ አድዋ ድረስ ተጉዘዋል። ከድል በኋላም ፅላቱን አዲስ አበባ ይዘው ተመለሱ። እስከ ዕለተ እረፍታቸው ጥቅምት 22 ቀን 1937 ዓ.ም ድረስም በዚያው ሲያገለግሉ እንደቆዩ ታሪካቸው ያስረዳል። ባለታሪኩ መምሬ ካሳሁን ህይወታቸው ሲያልፍ ሲጠቀሙባቸው የቆዩት እቃዎች ለገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ መዘክር እንዲቀመጥ ተደርጓል። 150 ዓመት ያስቆጠረ የብራና ዳዊታቸው፣ የዘመቻና የአቋቋም ስርዓቱን የሚያሳይ ፎቶቸውም በሙዚየሙ ይገኛል።አዲስ ዘመን ቅዳሜ የካቲት12/2011
1
f90434dd2a1855cb4875f54455096596
e7379465db21e41870d172865d5f4306
ኢትዮ- ሲሸልስ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ
-ኢትዮጵያና ስዊዘርላንድ በተለያዩ ዘርፎች የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር መስማማታቸውን ገለጹ።የስዊዘርላንድ ፕሬዚደንት ሲሞኔታ ሶማሩጋ በኢትዮጵያ ኦፊሴላዊ ጉብኝት እያደረጉ ሲሆን በዛሬው ዕለት ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር ውይይት ካደረጉ በኋላ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ባወጡት የጋራ መግለጫእንደገለጹት ሁለቱ አገራት በኢንቨስትመንትና በንግድ ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ በማጠናከር የአገራቱን የኢኮኖሚና የልማት ትብብር ለማሳደግ ተስማምተዋል።የሁለቱ አገራት መሪዎች የተደራራቢ ግብርን ለማስቀረትና የአየር ትራንስፖርቱን ለማሻሻል ባዘጋጁት ረቂቅ ሰነድ በማጠናቀቅ ላይ መስማማታቸውን አክለው ገልጸዋል ።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በበኩላቸው እንደገለጹት የሁለቱ አገራት ረጅምና ታሪካዊ ግንኙነት የተጀመረው በ19ኛው ክፍለ ዘመን መሆኑና በተለያዩ ዘርፎች እየተጠናከረ መጥቷል።ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም በተጨማሪም ስዊዘርላንድ በሶማሌ ክልል ለሚገኘው ሼልደር የስደተኞች ካምፕ የምታደርገውን ድጋፍ አድንቀዋል ።የስዊዘርላንድ ፕሬዚደንት ሲሞኔታ ሶማሩጋ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በአጠቃላይ ከ 720ሺ በላይ ስደተኞችን በማስተናገድ በክፍለ አህጉሩ ወሳኝ ሚና እየተጫወተች መሆኑን ጠቁመው ስዊዘርላንድ ከክፍለ አህጉሩ ያለመረጋጋት አንጻርና ተጋላጭነት አንጻር ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በስደተኞች ጉዳይ ላይ ተባብሮ የመሥራት ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል ።የስዊዘርላንድ ፕሬዚደንት በመግለጫው ወቅት ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል 6 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለመሥጠት ቃል መግባታቸውን አያይዘው ገልጸዋል ።ፕሬዚደንት ሲሞኔታ በነገው ዕለት ለኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮችና ለፈደሬሽን የጋራ ምክር ቤት ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ተገልጿል ።የስዊዘርላንድ ፕሬዚደንት ከስዊዘርላንድ የኢንቨስትመንት ልዑክ ጋር በመሆን በኢትዮጵያ ከጥቅምት 13 እስከ 16 2008 ዓም ድረስ ኦፊሴላዊ ጉብኝት እያደረጉ ሲሆን የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን በኢኮኖሚያዊና በንግድ ዘርፍ ይበልጥ ለማጠናከር ፍላጎታቸውን መግለጻቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል ።
0
6a400e15579e082b939a74c939acef8b
d8b251d27bd6d1dca2f6739b22c21691
ባንኮች አንድ ዶላር በ33 ብር እየሸጡ ነው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች ከሌሎች ባንኮች የአውቶሜትድ ክፍያ ማሽኖች (ኤቲኤም) ገንዘብ ማውጣት የሚችሉበት አሰራር ለጊዜው እንዲቆም አደረገ።የባንኩ የፋይናንስ ተቋማት ምክትል ገዥ አቶ ጥሩነህ ሚጣፋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የንግድ ባንኮች የኤቲኤም ማሽኖቻቸውን በጋራ እንዲጠቀሙ የሚያስችለው አሰራር ለሀገሪቱ አዲስ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ችግር የመታየት አዝማሚያ ተስተውሎበታል።አሁን የተከሰተውን በሀሰተኛ ካርድ ገንዘብ የማውጣት ሙከራ በተመለከተ የኢት ስዊች ቦርድ እየመከረበት መሆኑንም ገልፀዋል።የሌሎች ባንኮች ደንበኞች ግን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ሆነ ከሌሎች ባንኮች ኤ ቲ ኤም ማሽኖች ገንዘብ ማውጣት ይችላሉ ተብሏል።የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን የኤቲኤም ካርድ አስመስሎ በመስራት በሌሎች ባንኮች ገንዘብ ለማውጣት ሙከራዎች እየተደረጉ በመሆኑ ነው የንግድ ባንክ ደንበኞች በጊዜያዊነት ከሌሎች ባንኮች የኤ ቲ ኤም ማሽኖች ገንዘብ ማንቀሳቀስ እንዳይችሉ የተደረገው።ይህ የተገለፀው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የበጀት አመቱን የዘጠኝ ወራት አፈፃፀም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የበጀት እና ፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ ሲያቀርብ ነው።በዚህም ሁሉም ባንኮች ተመሳሳይ የካርድ ስታንዳርድ እንዲኖራቸው ለማድረግ እየሰራ ነው ብለዋል።የየትኛውም የንግድ ባንክ ተጠቃሚዎች ደንበኛ ካልሆኑበት ባንክ የኤ ቲ ኤም ማሽን ገንዘብ ማውጣት የሚችሉበት ብሄራዊ የክፍያ ስርዓት ሚያዚያ 12 ቀን 2008 ዓ.ም መጀመሩ ይታወሳል።በ80 ሚሊየን ብር መነሻ ካፒታል የተቋቋመው ኢት ስዊች አክሰዮን ማህበር ስርአቱን ከመዝርጋት ጀምሮ ሂደቱን በበላይነት እየመራ እንደሚገኝ ይታወቃል-(ኤፍ.ቢ.ሲ)።
0
948ae9e616a9e7821dc08726d804bc1f
dac49539328e0fadfd4879913117fdee
የእነአቶ ጃዋር መሃመድ ጉዳይና በዋስ የተለቀቁ ጋዜጠኞች
የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ተረኛ ምድብ ችሎት በእነ ጃዋር መሐመድ መዝገብ ቀሪ ምስክሮችን መስማት ጀመረ። ፍርድ ቤቱ ባለፈው ቀጠሮ ዐቃቤ ሕግ እና የተጠርጣሪ ጠበቆች ባቀረቧቸው አቤቱታዎች ላይ ትእዛዝ ሰጥቷል።ጃዋር እና በቀለ ገርባ ያለ ፈቃዳችን ፎቶግራፍ እና ቪዲዮ እየተቀረጽን ስለሆነ ይህም ሊታገድልን ይገባል በማለት አመልክተዋል። ተጠርጣሪዎቹ በችሎቱ ቤተሰቦቻችን ይግቡ የሚል አቤቱታም አንሥተዋል።የኮቪድ-19 ምርመራ ያላደረጉ አራት ተጠርጣሪዎችም አገልግሎቱ እንዲሰጣቸው ይሁን ብለው አመልክተዋል።ችሎቱ መገናኛ ብዙኃን ያለተጠርጣሪዎቹ ፈቃድ ለዘገባ ፎቶአቸውንና ቪዲዮአቸውን እንዳይጠቀሙ ሲል አዝዟል።የኮቪድ-19ን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ከአራት ያልበለጡ የተጠርጣሪ ቤተሰቦች እንዲገኙ የሚለውንም በትእዛዙ አካትቷል።ከሃይማኖት አባቶቻቸው እና ከጠበቆቻቸው ጋር ለ40 ደቂቃ ያህል ተገናኝተው እንዲያወሩም ችሎቱ አዟል ሲል ፋና ዘግቧል።
0
d38302c1bedc105b5d11145eefc33155
f62dd1bf1a11a3ca81e14e952ac13c62
ኢንተርፕራይዙ ከ275 ሚሊዮን ብር በላይ ሰበሰበ
የትግራይ ክልል የገቢዎች ልማት ባለስልጣን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ገቢ መሰበሰቡን አስታወቀ።የባለስልጣኑ የህግ ማስከበር ዋና የስራ ሂደት ሃላፊ አቶ ለገሠ ሠይፉ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለጹት ገቢው የተሰበሰበው ከቀጥታና ቀጥታ ካልሆኑ ታክሶች እንዲሁም ታክስ ካልሆኑ ርዕሶች ነው።በበጀት ዓመቱ ለመሰብሰብ የታቀደው አጠቃላይ ገቢ 2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር እንደነበር ሃላፊው አስታውሰዋል።በ2004 በጀት ዓመት በክልሉ የተሰበሰበው አጠቃላይ ገቢ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር እንደነበር ያስታወሱት አቶ ለገሠ ፤የዘንድሮው ክንውን በ16 ነጥብ 6 በመቶ ብልጫ አለው ብለዋል።የተጨማሪ እሴት ታክሰ ከፋዮች ቍጥር በክልሉ መጨመርና የታክስ ማሻሻያ ፕሮግራም በስፋት መተግበር ገቢው እንዲያደግ ካደረጉ ምክንያቶች መካከል መሆናቸውንም አስረድተዋል።ባለስልጣኑ በተያዘው በጀት ዓመትም 2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ዕቅድ እንደያዘ መናገራቸውንም ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
0
0c6662c2f293b37b12c84fc97505eac1
0c6662c2f293b37b12c84fc97505eac1
ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 59 ደረሰ
አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 59 ደረሰ:: አንድ ተጨማሪ ሰው በቫይረሱ መያዙንም የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፣ ባለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው አንድ ሺህ 408 ሰዎች መካከል አንድ ሰው የኮሮናቫይረስ ተገኝቶበታል ። ቫይረሱ የተገኘባቸው ግለሰብ ኢትዮጵያዊ ሴት፣ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪ መሆናቸውን አመልክተው ፤ በበሽታው ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ የነበራቸው እንደሆነም ገልፀዋል። ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ተጨማሪ አንድ ሰው ከቫይረሱ ማገገሙን አስታውቀው፤ በአጠቃላይ በኢት ዮጵያ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 59 መድረሱንም ገልፀዋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 131 መሆኑን ጠቁመው፤ ከእነዚህም ውስጥ 67 ሰዎች በለይቶ ህክምና ላይ መሆናቸውን፣ 59 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ ማገገማቸ ውን ጠቅሰዋል። በቫይረሱ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ የሚታወስ ሲሆን፤ ሁለት የውጭ አገር ሰዎች ደግሞ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉ አይዘነጋም። አዲስ ዘመን ሚያዝያ 23/2012 በጋዜጣው ሪፖርተር
1
f051ac91651c46883e7dfda496fe7777
764c9983ba1318b96d4616c4c6452b14
አሜሪካ ለፍልስጤም ስደተኞች ማህበር የምታደርገውን ድጋፍ ለመቀነስ ከውሳኔ መድረሷ ያሳስበኛል-የተባበሩት መንግስታት ድርጅት
ግብፅ የተበበሩት መንግስታት ድርጅት ለፍልስጤማውያን አፋጣኝ የእርዳታ አቅርቦት መደረግ እንዳለበት አሳስባለች፡፡የግብፅ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሹክሪ በእስራኤልና ፍልስጤም ግጭት አፋጣኝ የሰብአዊ እርዳታ እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል፡፡ሹክሪ በአሁኑ ሰዓት በፍልስጤም ያለው የሰብአዊ መብት ጥሰቱ አሳሳቢ ከመሆኑም በላይ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ችግሩን ለመቅረፍ የወሰደው እርምጃ እዚህ ግባ የሚባል እንዳልሆነ ተናግረዋል፡፡ግብፅ አሜሪካ ለስደተኞቹ የምታቀርበውን እርዳታ ማቋረጧን ተከትሎ ጆርዳንና ስዊድን የተሳተፉበት ኮንፍረንስ በሮም አዘጋጅታለች፡፡መላው አለም ለፍልስጤማውያን እጁን ሊዘረጋ እንደሚገባ ሹክሪ በመድረኩ አስተጋብተዋል፡፡ በአካባቢው ያለው አለመረጋገጋት ለሰላም እጦትና ሰብአዊ መብት ጥሰት ምክንያት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ አፋጣኝ ምላሽ ይገባልም ብለዋል፡፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለፍልስጤማውያን እርዳታ አቅራቢ ኤጀንሲ የጤና፤ የትምህርትና ማህበራዊ አገልግሎት እያቀረበ ሲሆን ድጋፉን የሚሹ ፍልስጤማውያን በአሁን ሰዓት በዌስት ባንክ፤ በጋዛ ሰርጥ፤ጆርዳን፤ሶርያ እንዲሁም ሌባኖን ድንበር ተሸሽገው ይገኛሉ፡፡ለስደተኞቹ የመንግስታቱ ደርጅት አባል ሀገራት በፍቃደኝነት ከሚያደርጉት እርዳታ በተጨማሪ አስቀድሞ አሜሪካ በልገሳው ከፍተኛ ድርሻ እንደነበራት ይታወሳል፡፡አለም አቀፍ የሰብዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች የፍልጤምን ጉዳይ ችላ የሚሉት ከሆነ በእስራኤልና ፍልስጤም ድንበር አካባቢ የሚደረገውን ዜጎችን መልሶ ማስፈር ሂደት ከባድ እንደሚሆን ሹክሪ አበክረው ገልፀዋል፡፡ አያይዘውም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ውዝግብ ለመፍታት ሁሉም ባለድርሻ ነው ብለዋል ።አያይዘውም አሜሪካ ሀያልነቷን እና ያላትን ተደማጭነት አስታካ ያቆመችውን እርዳታ መቀጠል እልፍ ሲልም ሰብአዊ መብትን በተመለከተም ልትሰራ ይገባል ሲሉ ሹክሪ ለዋሺንግተን ጥሪ አቅርበዋል ።በኮፍረንሱ የፍልስጤማውያንን ድጋፍ በተመለከተ የሚያስተባብረው የመንግስታቱ ድርጅት ኤጀንሲ ከተለያዩ የአለም ሀገራት 100 ሚሊዮን ዶላር ማሰባሰቡን አስታውቋል፡፡ ሆኖም ሙሉ ድጋፍ ማድረግ የሚያስችለውን የ440 ሚሊዮን ዶላር በጀት ለማሳካት ፈተና እንደገጠመው አንስቷል፡፡ለመንግስታቱ ደርጅት ድጋፍ ለማድረግ አስቀድመው ቃል የገቡ አስራ አንድ ሀገራትም ባፋጣኝ ድጋፋቸውን እንዲፈፅሙ ከወዲሁ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
0
53e12e9cda0cbf926ff65991b7d78129
8c7720eb87bcd374741a2a9d1358358f
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን ከ500 ሺህ በላይ የስራ ዕድል ለመፍጠር እንደሚሰራ ገለጸ
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ኤጀንሲን ጨምሮ አራት ተቋማት ተጠሪነታቸው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲሆን ተወሰነ።ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 2ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ኤጀንሲ፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እንዲሁም የፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ተጠሪነታቸው ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲሆን ወስኗል።በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን፣ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን፣ የአካባቢ፣ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን፣ የስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን፣ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ፣ ቱሪዝም ኢትዮጵያና የቤተ መንግስት አስተዳደር ተጠሪነታቸው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲሆን ተወስኗል።ምክር ቤቱ በዛሬው ውሎው የመንግስት አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር የሚወስነውን አዋጅ ቁጥር 1097/2011 በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።
0
de89d234ebc8ffe32de1fecdec7825b8
de89d234ebc8ffe32de1fecdec7825b8
በኢንዶኔዠያ በደረሰው ርዕደ መሬት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 1ሺህ 234 ደረሰ
በኢንዶኔዠያ በተመዘገበው 7 ነጥብ 5 የመሬት ርዕደ መሬት ህይወታቸውን ያጡት ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 234 መድረሱን የሀገሪቱ መንግስት አስታወቀ።በሱላዌሲ በተባለችው ደሴት በተከሰተው ርዕደ መሬት ህይወታቸውን ያጡት ሰዎች ቁጥር ከ844 ወደ 1 ሺህ 234 ከፍ ማለቱ በዛሬው ዕለት ተገልጿል።በጉዳቱ አስካሁን 200 ሺህ ሰዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋለው አሰቸኳይ አርዳታ በመጠባበቅ ላይ ናቸው፡፤ የሟቾች ቁጥር ከዚም ሊቸምር አንደሚችል በመነገር ላይ ነው፡፡ ርዕደ መሬቱ ያስከተለው ያስከተላውን ተክክለኛ ጉዳት ለማወቅ አሁን ያለው ወቅታዊ ሁኔታ አስቸጋሪ እንዳደረገው ታውቋል።በርዕደ መሬቱ በአንድ አካባቢ ብቻ የሚገኙ 1 ሺህ 700 ቤቶች የወደሙ ሲሆን በመኖሪያ ቤቶቹ ከነበሩት ውስጥ 100 የሚሆኑት ሳይቀበሩ እንዳልቀረ ተነግሯል፡፡ (ምንጭ:ቢቢሲ )
1
1ee8f495ccf51f2343bb5db37bb271fc
da7142769fe96d941098ee12f8cfb3f2
ኢትዮጵያ ግድቡን በውሃ መሙላት አለመጀመሯን ግብጽ ገለፀች
ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በታችኛው የተፋሰሱ አገሮች ሊኖረው የሚችለውን ተፅዕኖ በተመለከተ የውጭ አማካሪዎች ባቀረቡት ሪፖርት ዙሪያ በአዲስ አበባ እንደተወያዩ የግብፅ መስኖ ልማት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡የሚኒሰትቴሩ ቃል አቀባይ ዋሊድ ሃኪኪ ለአረብኛው የአልሀራም ዜና ድረገፅ እንደገለጹት ትላንት የተከናወነው ውይይት ቀደም ሲል በካይሮ ለአራት ቀናት የቆየው ውይይት ቀጣይ ክፍል ነው፡፡ቀደም ሲል በፈረንሳዮቹ አትሬሊያ እና ቢአር ኤል የአማካሪ ድርጅቶች ያቀረቡትን የመነሻ ሪፖርት በአብዛኞቹ ቴክኒካዊ ሐሳቦች ላይ መግባባት ላይ መደረሱን ነው የተመለከተው ፡፡ታላቁ የህዳሴ ግድብ በታችኛው ተፋሰሱ አገሮች ላይ የጎላ ተፅዕኖ እንደማያስከትልና ለመጨረሻው ሪፖርት ሊካተቱ የሚገባቸው ጉዳዮችም ከአገራቱ ተወካዮች ተሰንዝረዋል፡፡በውይይቱ ላይ ግድቡን ውሃ አሞላል ሁኔታ ሁሉንም አገሮች ሊያግባባ በሚችል መልኩ በሶስቱ አገሮች የተዋቀረው የኤክስፐርቶችን ምክረ ሐሳብ ያከበረ እንዲሆን በሚሉ ጉዳዮችም ውይይት አድረገዋል፡፡አማካሪ ድርጅቶችቹ ጥናታቸውን በነሐሴ እንደሚያጠናቅቁና በምክረ ሐሳባቸውም ግድቡ በውሃ አጠቃቀም፣ የሐይድሮኤሌክትሪክ ሐብትና የድንበር ተሸጋሪ አካባቢያዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ግድቡ በታችኛው የተፋሰሱ አገራት ሊኖረው የሚችለውን ተፅዕኖና ግምገማ እንደሚያካተቱ ተገልጿል፡፡የኢትዮጵያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ በቅርቡ ግብፅን በጎበኙበት ወቅት የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የግብፅን ሕዝብና ፍላጎትና እንደማይጎዳ በአጽንኦት መግለጻቸውን አስታውሶ አልሃራም ዘግቧል፡፡ትርጉም -ሰሎሞን ዓይንሸት
0
164ab58ee23585e54193b7f1b0274274
916e42d844f48da341efb1e29a8c1ae4
ባለፉት 6 ወራት በመልካም አስተዳደር ዘርፎች አበረታች ውጤቶች ታይተዋል-አቶ ሙክታር ከድር
አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 22/2006 (ዋኢማ) ባለፉት አምስት ወራት ከማኑፋክቸሪንግ የወጪ ንግድ ዘርፍ 164 ነጥብ 7 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።በሚኒስቴሩ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ መላኩ ታዬ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ ገቢው የተገኘው ከጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፣ ከቆዳና ቆዳ ውጤቶች፣ ከሥጋና ወተት፣ ምግብ፣ መጠጥና ፋርማሲዩቲካልስ፣ ከኬሚካልና የኮንስትራክሽን ግብዓቶችና የከብረታ ብረት ምርቶችን ወደ ተለያዩ የአለም ሀገራት በመላክ ነው። ከተገኘው ገቢ ቆዳና የቆዳ ውጤቶች 55 ሚሊየን 358 ሺ ዶላር በመሆን ቀዳሚውን ስፍራ ሲይዝ፤ 51 ነጥብ 220 ሚሊየን ዶላር ደግሞ የጨርቃጨርቅና አልባሳት ምርት ይገኝበታል ብለዋል።በመቀጠልም ሥጋና ወተት 30 ሚሊየን 121 የአሜሪካን ዶላር፣ ምግብ መጠጥና ፋርማሲዩቲካልስ 25 ሚሊየን 215 ዶላር፣ ኬሚካልና የኮንስትራክሽን ግብዓቶች 2 ሚሊየን 325 ዶላርና ብረታ ብረት 500 ሺ 8 መቶ ዶላር ገቢ ተገኝቷል ሲሉ ገልፀዋል።እንደ አቶ መላኩ ገለፃ በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመኑ መጨረሻ የዘርፉን የአገር ውስጥ ምርት ዕድገት በማሳደግ በመነሻ ከነበረበት የ10 ነጥብ 2 በመቶ አማካይ ዓመታዊ እድገት ወደ 21 ነጥብ 4 በመቶ ከፍ ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ ነው ብለዋል።ግቡን ለማሳካትም መካከለኛና ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች መካከል በዋነኛነት በጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፣ በቆዳና የቆዳ ውጤቶች፣ በአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ በኬሚካል፣ ፋርማሲዩቲካልስና በብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ዘርፎች ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው በማለት መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
0
eab3313323ff3f700268fed90fa5dc3d
99676df6b1c3f9a9578403883913a7e1
አትሌት ወንድወሰን ከተማ ማሞ ለአራት ዓመታት ከውድደር ታገደ፡፡
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በስፔን ቫሌንሺያ የሴቶችን የ5 ሺህ ሜትር ክብረወሰን የሰበረችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ አቀባበል ተደረገላት፡፡ለተሰንበት ከዋና አሰልጣኟ ኃይሌ እያሱ ጋር ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ስትደርስ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ደራርቱ ቱሉ፣ አትሌት ማርቆስ ገነቴ የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ ቢልልኝ መቆያ የፌዴሬሽኑ ፅህፈት ቤት ኃላፊ በስፍራው ተገኝተው አቀባባል አድርገውላታል፡፡የ22 ዓመቷ ለተሰንበት ከትናንት በስቲያ ሌሊት የተካሄደውን ሩጫ ውድድር 14 ደቂቃ ከ6 ሰከንድ ከ62 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት ማሸነፏ ይታወሳል፡፡ይህን ተከትሎም በሌላኛው ኢትዮጵያዊት አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ ተይዞ የነበረውን የሴቶች የ5 ሺህ ሜትር ክብረ ወሰን አሻሽላለች፡፡ከዚህ ቀደም ከ12 ዓመታት በፊት በ14 ደቂቃ ከ11 ሰከንድ ከ15 ማይክሮሰከንድ በሆነ ጊዜ ጥሩነሽ ዲባባ የርቀቱ ክብረ ወሰን ባለቤት እንደነበረች የሚታወስ ነው፡፡ለተሰንበት በወቅቱ ማሸነፏን ተከትሎ በሰጠችው አስተያየት የረጅም ጊዜ ህልሟ እንደነበር ጠቅሳ በማሸነፏ መደሰቷን ገልጻለች፡፡ፌዴሬሽኑ የለተሰንበት ድል ለአመራሮቹና ሠራተኞቹ ተጨማሪ መነሳሳትን እንደፈጠረ ገልጿል፡፡
0
27da2221411665bac39c11d8f3a1af50
27da2221411665bac39c11d8f3a1af50
ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የስርዓተ-ፆታ አካታችነት ሀገራዊ ጥናት ላይ ከሲቪል ማህበራት ጋር እየተወያየ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የፖለቲካ ፓርቲዎች የስርዓተ-ፆታ አካታችነት ሀገራዊ ጥናት ላይ ከሲቪል ማህበራት ጋር እየተወያየ ነው።መጭውን ሀገራዊ ምርጫ ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በፖለቲካና ምርጫ የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ይህን ተከትሎ ቦርዱ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ሴቶች በፓርቲዎች ውስጥ ያላቸውን ተሳትፎና ፓርቲዎች ስለ ስርዓተ-ፆታ ያላቸውን ሰነዶች የተመለከተ ጥናት አድርጓል።የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለ ጥናቱ በፓርቲዎቹ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የስርዓተ-ፆታ ክፍተት መኖሩን እና ሴቶች በፖለቲካው መድረክ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ዝቅ ያለ እንደሆነ ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል።በጥናቱ 70 የሚሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተካተቱ ሲሆን ÷ሴቶችን በአባልነት ለመመልመል እንዲሁም በፓርቲ መዋቅሮች ውስጥ የውሳኔ ሰጪነት ቦታዎችን በመያዝ ረገድ ሊደረግ የሚችል በፆታ ላይ የተመሰረተ አድልዎን በግልጽ የከለከሉ 6 የፖለቲካ ፓርቲዎች ብቻ ናቸው።ጥናቱ ካካተታቸው 70 የፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጥ በ21ዱ ብቻ ነው ሴቶች በፓርቲ መዋቅር ኮሚቴዎች ውስጥ የተካተቱት ተብሏል።ከእነዚህ ፓርቲዎች ውስጥ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ብቻ ሴት መሪ እንዳለው የተገለፀ ሲሆን አንድ ሌላ ፓርቲ ደግሞ ሴት ምክትል መሪ እንዳለው ተጠቅሷል።ምንም እንኳ 90 በመቶዎቹ ፓርቲዎች አንድ አይነት የስርዓተ-ፆታ እኩልነት ወይም የሴቶች መብቶች ጉዳዮችን በፓርቲያቸው ሰነዶች ውስጥ ቢያካትቱ 15 የሚሆኑት ብቻ በፓርቲያቸው ውስጥ የስርዓተ-ፆታ ጉዳዮችን ለመፍታት የሚያስችል መዋቅር አላቸው ተብሏል።ምክትል ሰብሳቢው የሲቪል ማህበራት ይህንን ጥናት መሰረት በማድረግ የሴት ፖለቲከኞችን ቁጥር እና በፓርቲዎች ውስጥ በአመራር ሰጭነት ጭምር የሚኖራቸውን ተሳትፎ ለማሳደግ እንዲሰሩ አሳስበዋል።በዘመን በየነከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
62c35107a23cd361af36712ce1aaaa08
62c35107a23cd361af36712ce1aaaa08
የየመን ሁቲ አማፅያን በሳውዲ ዓረብያ ጥቃት ማድረሳቸው ተጠቆመ
የየመኖቹን ሁቲ ሸማቂዎች የሚወጋው ሳውዲ መራሹ ህብረት ቃል አቀባይ ሲናገር ጥቃቱ የተፈፀመው ፈንጂ በጫኑ፣ ያለነጂ የሚበርሩ አውሮፕላኖች (ድሮኖች) መሆኑንና ሲቪሎች የሚጠቀሙበት ስፍራ ዒላማ ያደረገ መሆኑን ገልፀዋል። በጥቃቱ በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት ይኖር እንደሆን ግን ቃል አቀባዩ አልገለጹም።ትናንት ሳውዲ ዓረብያ ከወደ የመን የተተኮሱ ሁለት የሁቲዎች ሚሳይሎችን አንደኛው “ወደ ታይፋና ወደ ጄዳ በማምራት ላይ እንዳሉ መትተናቸዋል” ስትል አስታውቃለች።ሁቲዎቹ ሚሳይል “አልተኮስንም” ብለው አስተባብለዋል።
1
638802f58271b0eeebb6865ee685cae3
ab6137cbe9b6fa3933b616a322328b0f
የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች መንግሥት 15 ቶን የሚመዝን የኮቪድ-19 መከላከያ ግብዓት ድጋፍ ለኢትዮጵያ አደረገች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የ100 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ።የብድር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ እና የከሊፋ ፈንድ የልማት ድርጅት ሊቀ መንበር ሁሴን ጃሲን አልኖዊስ ተፈራርመውታል።ብድሩም በረጅም ጊዜ የሚከፈልና ቀላል የብድር አይነት መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ ተናግረዋል።በዋናነት በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ሃገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማገዝ ያለመና፥ ለአነስተኛ መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት እንደሚውልም አስረድተዋል።በተጨማሪም ለወጣቶች እና ሴቶች የስራ ዕድል ፈጠራ፣ ጀማሪ ስራ ፈጣሪዎችን ለማበረታታት፣ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለመደገፍ እንዲሁም ለአቅም ግንባታ ይውላልም ነው ያሉት።ብድሩ ሃገራቱ የሚያደርጉት ትብብር ማሳያ ነው ያሉት ሚኒስትሩ፥ የኢኮኖሚ እድገትን ለማጠናከር የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰዋል።የከሊፋ ፈንድ የልማት ድርጅት ሊቀ መንበር ሁሴን ጃሲን አልኖዊስ በበኩላቸው የብድር ስምምነቱ የየሃገራቱ መሪዎች የደረሱት ስምምነት አካል መሆኑን ገልጸዋል።አያይዘውም ፈንዱ በቀጣይም ከኢትዮጵያ ጋር የሚያደርገውን ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
de5967863c5a34e7941ac69061f5c349
e7481cd5495d7cc030ff4d8638a789cf
ፈረንሳይ ላልይበላን የመጠገን ቃሏን ልትተገብር ነው፡፡
ሁለት የቀድሞ የሩዋንዳ ከንቲባዎች በሀገሪቱ ከተፈጸመው የዘር ማጥፋት እና በስብዕና ላይ ወንጀል መፈጸም በተያያዘ ትናንት ፈረንሳይ ውስጥ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።የስድሳ ስምንት ዓመቱ ቲቴ ባራሂርዋ እና የሃምሳ ስምንት ዓመቱ ኦክቲቪየን ንጌንዚ እ. አ. አ. ሚያዝያ አስራ ሶስት 1994 ዓመተ ምህረት በምስራቅ ሩዋንዳዋ ካባሮንዶ ከተማ በሚገኝ ቤተ ክርስቲያን ከዘር ፍጅት ለማምለጥ የተደበቁ ወደ ሁለት ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ላይ በተፈጸመው ጭፍጨፋ በቀጥታ ሚና ተጫውተዋል ተብለው ተከሰዋል።ባራሃርዋ በወቅቱ አንድ የኩዋስ ሜዳ ላይ የተሰበሰቡ ሰዎችን ጦር እየሰበቁ በሉ ለስራ እንንቀሳቀስ ማለትም በውስጠ ታዋቂ አነጋገር ቱትሲዎቹን እንጨፍጭፍ ብለው ሲያነሳሱ ተመልክተናል ብለው እማኞች መስክረውባቸዋል።ሁለቱም የቀድሞ ከንቲባዎች ክሱን አስተባብለዋል። ጥፋተኞች ሆነው ከተበየነባቸው የዕድሜ ልክ እስራት ይጠብቃቸዋል።የፍርድ ሂደቱ ስምንት ሳምንታት እንደሚፈጅ ሲጠበቅ የሚበዙት ከሩዋንዳ የተጉዋዙ የሆኑ ከመቶ የሚበልጡ የጥቃቱ ሰለባዎች፡ የሰለባዎች ዘመዶች ኣና ምስክሮች ፓሪስ ፍርድ ቤት የምስክርነት ቃላቸውን ይሰጣሉ ። ፈረንሳይ ከሩዋንዳው የዘር ፍጅት በተያያዙ ወንጀሎች የተከሰሱ ሰዎችን እንድትዳኝ ከተባባሩት መንግስታት ድርጅት ልዩ ፈቃድ ኣግኝታለች
0
eef613e04e3aed24721c58db8d75370c
eef613e04e3aed24721c58db8d75370c
ተጨማሪ 250 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ8ሰው ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 414 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 250 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ ፡፡ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ቫይረሱ የተገኘባቸው 158 ወንድ 92 ሴቶች መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡ከዚህ ውስጥ 177 አዲስ አበባ፣ 21 ትግራይ ክልል፣ 20 አማራ ክልል፣ 18 ጋምቤላ ክልል፣ 8 ኦሮሚያ ክልል፣ 4 ሶማሌ ክልል፣ 1 ድሬዳዋ እና 1 ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ናቸው፡፡ከዚህ በተጨማሪም በትናንትናው እለት የ8 ሰዎች ህይወት (7 ከአዲስ አበባ እና 1 ከድሬዳዋ) ማለፉም ተገልጿል፡፡ይህን ተከትሎም በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 89 ደርሷል፡፡በሌላ በኩል በትናንትናው እለት 144 ሰዎች (123 ከአዲስ አበባ፣ ከአማራ እና ትግራይ ክልሎች ሰባት ሰባት፣ ከሶማሌ ክልል 5 እንዲሁም ከኦሮሚያ ክልል 2) ከቫይረሱ ሲያገግሙ በአጠቃላይ 1 ሺህ 688 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡እስካሁን ለ237 ሺህ 464 ሰዎች የለቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሺህ 425 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡
1
0260d7bb99a29fd7bd431b1a665cc74c
0260d7bb99a29fd7bd431b1a665cc74c
የ2011 የከፍተኛ ሊግ ውድድር ህዳር 16 ይጀምራል
የ2011 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር ህዳር 16 እንደሚጀመር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለሶከር ኢትዮጵያ አስታውቋል፡፡ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚያድጉትን ሶስት ክለቦች የሚለየው የ2011 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር በ32 ክለቦች መካከል በየዓመቱ የሚደረግ ሲሆን ዘንድሮም ካለፉት ዓመታት በተመሳሳይ በሁለት ምድቦች ተከፍሎ እንደሚደረግ የተገለፀ ሲሆን የዕጣ ማውጣት ስነ ስርዓቱ ውድድሩ ከመጀመሩ አንድ ወር ቀደም ብሎ ጥቅምት 15 እንደሚከናወን ተነግሯል።በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን ደቡብ ፖሊስ ባህር ዳር ከተማ እና ሽረ እንዳሥላሴ ከዚህ ውድድር ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያደጉ ሲሆን ከሊጉ የወረዱት አርባምንጭ ከተማ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዲያ ይተኳቸዋል። ከአንደኛ ሊግ ያደጉት አቃቂ ቃሊቲ፣ ገላን ከተማ፣ ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ፣ ሺንሺቾ፣ ሶዶ ከተማ፣ አርሲ ነጌሌ ሲሆኑ ከከፍተኛ ሊጉ በወረዱት ፌዴራል ፖሊስ፣ ወሎ ኮምቦልቻ፣ ሱሉልታ ከተማ፣ መቂ ከተማ፣ ድሬዳዋ ፖሊስ እና ሻሸመኔ ከተማ ምትክ የሚሳተፉ ይሆናል።
1
339f314257e5bdd5e3575b4624344f12
55810805fb594724f77ba49f02b97798
የጥፋት ስትራቴጂስቱና ዋነኛው የጁንታ መሪ ስብሃት ነጋ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን መታ የጣለችውን የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ተንቀሳቃሽ ምስል የቀረጸውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሏን አስታወቀች።የኢራን ብሄራዊ አብዮታዊ ዘብ ጠባቂ ሃይል ግለበሱን በቁጥጥር ስር ያዋለው ሲሆን፥ ግለሰቡ ከብሄራዊ ደህንነት ጋር የተያያዘ ክስ ሊመሰረትበት ይችላል ነው የተባለው።መኖሪያውን ለንደን ያደረገ ኢራናዊ ጋዜጠኛ ደግሞ የሃገሪቱ ባለስልጣናት የተሳሳተ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን በትዊተር ገጹ አስፍሯል።ኢራን እስካሁን ወደ 30 የሚጠጉ ሰዎችን ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር አውላለች።176 ሰዎችን አሳፍሮ ይጓዝ የነበረው የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ባለፈው ሳምንት ተመቶ መውደቁ ይታወሳል።በወቅቱ ምዕራባውያን አውሮፕላኑ ተመቶ መውደቁን ሲገልጹ ኢራን አስተባብላ ነበር።ይሁን እንጅ አውሮፕላኑ ተመቶ መውደቁን ያሳያል የተባለው ተንቀሳቃሽ ምስል በማህበራዊ ትስስር ገጾች መለቀቁን ተከትሎ ኢራን “በስህተት” መታ መጣሏን ማመኗ አይዘነጋም።ከዚያን ጊዜ ወዲህም የሃገሬው ዜጎች ተቃውሟቸውን እያሰሙ ይገኛል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
a3fb9a9a4c1fc58786a4a7e504af495f
a6fe1693acaa75d865fc6e91ff2d19f1
የተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም በኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪዎችን ሸለመ
የጃፓን መንግሥት በኢትዮጵያ በ2012 ዓ.ም. ይካሄዳል ተብሎ የሚጠቀበውን ጠቅላላ ምርጫ ለመደገፍ ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ጋር የሦስት ሚሊዮን ዶላር የድጋፍ ስምምነት፣ ሐሙስ ነሐሴ 9 ቀን 2011 ዓ.ም. እንደሚፈራረም ታወቀ፡፡የተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅት (ዩኤንዲፒ) ‹‹የኢትዮጵያን ዴሞክራሲ ለማጠንከር ምርጫን መደገፍ›› በተሰኘ ፕሮግራም በተለያዩ ከምርጫ ጋር ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን እየደገፈ የሚገኝ ሲሆን፣ የጃፓን መንግሥት ድጋፍም በዚህ ማዕቀፍ ውስጥ ግልጽ የሆኑ የምርጫ ኮሮጆዎችንና የጣት ላይ ምልክት ማድረጊያ ቁሳቁሶችን ለመግዛትና በአገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች ለማጓጓዝ የሚውል እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡የምርጫ ቁሳቁሶቹ መሟላት በዓለም አቀፍ ደረጃ በተቀመጡ መሥፈርቶች መሠረት በኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመት ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀውን ምርጫ፣ ታማኝና ግልጽ ለማድረግ የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ እንደሆነም እንዲሁ ተገልጿል፡፡ሐሙስ ዕለት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን (UNECA) ቅጥር ግቢ ውስጥ እንደሚከናወን ዕቅድ የተያዘለት የስምምነት ሥነ ሥርዓት ላይ በመገኘት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳ፣ የጃፓን አምባሳደር ዳኢሱኬ ማትሱናጋና የዩኤንዲፒ ተወካይ ቱርሀን ሳሌህ እንደሚፈራረሙ ታውቋል፡፡ከዚህ ቀደም የአየርላንድ መንግሥት ለመጪው ምርጫ የሚውል 700,000 ዩሮ ድጋፍ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ በተመሳሳይ የእንግሊዝ መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጀረሚ ሃንት በኢትዮጵያ ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ፣ ለምርጫ ድጋፍ የሚሆን 15.5 ሚሊዮን ፓውንድ በዩኤንዲፒ በኩል መለገሳቸው እንዲሁ የሚታወስ ነው፡፡የእንግሊዝ መንግሥት ለዚህ ዓላማ ከተገኙ የአጋር አገሮች ድጋፍ ከየትኛውም አገር ከተገኘው ትልቅ ነው፡፡ ለዚህ ፕሮግራም 11 አጋር አገሮች ድጋፍ እንደሚያደርጉ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ከእነዚህም ውስጥ ስምንቱ ምን ያህል ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል፡፡
0
1cc84a628a6435dce75bbb86ee8fad8e
d5a4a9df06b3f8b686bba3fcbdd52ea2
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲፕሎማቶች ጋር እየተወያዩ ነው
የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናዥ ጋር ተወያይተዋል፡፡በዚህ ወቅት በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸው ነው የተነገረው፡፡ቲቦር ናዥ ካርቱም የነበራቸው ቆይታ እና የታዘቡትን ጉዳይ በተመለከተ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል፡፡በሱዳን ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የአፍሪካ ህብረት እንዲሁም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሁለቱን ወገኖች ለማቀራረብ እየወዱሰት ያለውን እርምጃ አሜሪካ እንደምታደንቅ ገልጸዋል።የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልዕክተኛና የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ልዩ መልዕክተኞች የሚያደርጉትን ጥረት ሙሉ በሙሉ እንደሚደግፉም ቲቦር ናዥ ተናግረዋል፡፡ረዳት ሴክሬታሪው አሜሪካ በኢትዮጵያ የቀድሞ አምባሳደሯ የነበሩትን አምባሳደር ዶናልድ ቡዝን በሱዳን ጉዳይ ልዩ ልኡክ አድርጋ መሰየሟን በመግለፅ የተቀናጀ ስራ መስራት እንደሚያስፈልግ አንስተዋል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚኒስትር አቶ አገዱ በበኩላቸው የሱዳን ሰላምና መረጋጋትን መደገፍ ማለት በአጠቃላይ ለቀጠናው ሰላምና መረጋጋት ያለው ፋይዳ ከፍተኛ በመሆኑ የቅርብ ክትትልና ድጋፍ የሚያሻው መሆኑን እንደገለፁ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
ff5a4aab402557cc8acb599d5762ac02
5d004c58b636c37f01437c57bf071f4d
የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ ያስከተለው የጎርፍ አደጋ በርካታ ጉዳቶችን እያደረሰ ነው
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጎርፍ አደጋ በርካታ ጉዳት ለደረሰባት ሱዳን የተለያዩ ድጋፎችን በመያዝ ዛሬ ወደ ካርቱም እንደሚያቀና አል ዐይን አማርኛ ከሚኒስቴሩ ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ የድጋፍ ቁሳቁሶችን ይዞ ወደ ካርቱም የሚያመራው የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ልዑክ በሚኒስትሩ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራ ነው፡፡ የልዑኩ አባላት ካርቱም አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሱዳን ዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቀባበል እንደሚያደርጉላቸው የሱዳን ዜና ወኪል ዘግቧል፡፡ ሱዳን በክረምቱ ከፍተኛ ዝናብ እና በዓባይ ወንዝ ሙላት በደረሰባት የጎርፍ አደጋ ከ100 በላይ ሰዎች የሞቱባት ሲሆን በ10 ሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ወድመው ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ህዝብ መፈናቀሉ ይታወሳል፡፡ በከፍተኛ የኢኮኖሚ ቀውስ ዉስጥ የምትገኘው ሱዳን በዋጋ ብረት እና በገንዘቧ የመግዛት አቅም መውረድም ክፉኛ በመፈተን ላይ ትገኛለች፡፡ ተፈጥሯዊው የጎርፍ አደጋ ደግሞ ለሀገሪቱ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ሆኖባታል፡፡ ሀገሪቱ ከዚህ ችግሯ እንድትወጣ ከፍተኛ ሰብዓዊ ድጋፍ ያደረገችውን የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶችን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራትም ድጋፎችን በማድረግ ላይ ናቸው፡፡ የቀድሞው የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር ከስልጣን ከተወገዱ ወዲህ የፖለቲካም ይሁን የኢኮኖሚ መረጋጋት የተሳናት የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር መንግሥት ባለስልጣናት ሀገሪቱን ከቀውስ ለማውጣት ከሚወስዷቸው የተለያዩ እርምጃዎች በተጨማሪ የሀገሪቱ ስም ሽብርተኝነትን ከሚደግፉ ሀገራት ዝርዝር እንዲነሳ አሜሪካን በመወትወት ላይ ናቸው፡፡
0
35452c8a514d6aeb8bb6a53b594d2b9f
d7f7ea9f21341ac38e16c4b3ac3aed66
ሲዳማ ቡና ያሰናበታቸው ሁለት የውጪ ተጨዋቾቹን እንዲመልስ ተወስኖበታል
በብሄራዊ ቡድን ደረጃ እምብዛም አዲስ ያልሆኑ ፊቶች ቢታዩም የፋሲል ከተማውን አብድልራህማን ሙባረክ በስም ዝርዝሩ ውስጥ ሊካተት ችሏል፡፡ እንደ አብዱልራህማን ሁሉ የሀዋሳ ከተማው አማካይ ጋዲሳ መብራቴ በቡድኑ ውስጥ መካተት ችሏል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊሶቹ ሳላዲን ሰዒድ፣ አስቻለው ታመነ እና ሳላዲን በርጌቾ በሳምንቱ መጀመሪያ ቡድኑን ተቀላቅለው በስም ዝርዝሩ ውስጥ ሊካተቱ ችለዋል፡፡አሜ መሃመድ፣ ተክለማሪያም ሻንቆ፣ አወት ገብረሚካኤል፣ ኤፍሬም አሻሞ እና አህመድ ረሺድ ለጋናው ጨዋታ በቡድኑ ውስጥ ሳይካተቱ ቀርተዋል፡፡ አሰልጣኝ አሸናፊ ለሶከር ኢትዮጵያ እንዳስረዱት አምሰቱ ተጫዋቾች ቡድኑን ከጋና ጨዋታ በኃላ ተመልሰው እንደሚቀላቀሉ ተናግረዋል፡፡ዋሊያዎቹ ረቡዕ ከሰዓት ከፋሲል ከተማ ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታ አድርገው በመጀመሪያው አጋማሽ ባሰቆጠሩት 3 ግቦች 3-0 አሸንፈዋል፡፡ ሳላዲን ሰዒድ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር አብዱልራህማን ሙባረክ ቀሪዋን ግብ አክሏል፡፡33 ልኡካንን የያዘው የአትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በፌድሬሽኑ የስራ-አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ አበበ ገላጋይ እየተመራ ዛሬ ማለዳ ወደ አክራ አቅንቷል፡፡ሙሉ ዝርዝርግብ ጠባቂዎችአቤል ማሞ (መከላከያ)፣ ጀማል ጣሰው (ጅማ አባ ቡና)፣ ለአለም ብርሃኑ (ሲዳማ ቡና)ተከላካዮችአዲስ ተስፋዬ (መከላከያ)፣ አስቻለው ታመነ፣ ሳላዲን በርጌቾ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)፣ አብዱልከሪም መሃመድ (ኢትዮጵያ ቡና)፣ አንተነህ ተስፋዬ (ሲዳማ ቡና)፣ ሙጂብ ቃሲም፣ ተስፋዬ በቀለ (አዳማ ከተማ)፣ ስዩም ተስፋዬ (ደደቢት)አማካዮችሽመልስ በቀለ (ፔትሮጀት/ግብፅ)፣ ጋቶች ፓኖም (ኢትዮጵያ ቡና)፣ ብሩክ ቃልቦሬ (አዳማ ከተማ)፣ ሽመክት ጉግሳ (ደደቢት)፣ ሙሉአለም መስፍን (ሲዳማ ቡና)፣ ጋዲሳ መብራቴ (ሃዋሳ ከተማ)አጥቂዎችጌታነህ ከበደ (ደደቢት)፣ ኡመድ ኡኩሪ (ኤል ኤንታግ ኤል ሃርቢ/ግብፅ)፣ አዲስ ግደይ (ሲዳማ ቡና)፣ አብዱልራህማን ሙባረክ (ፋሲል ከተማ)፣ ሳላዲን ሰዒድ (ቅዱስ ጊዮርጊስ)
0
c51b33a5ce09d279d08e9f62da56e267
a0bb510414e1b8ea94a1d9e96f673fdb
እንደራሴዎች ትረምፕ ስለዓለምም እንዲያስቡ ይፈልጋሉ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ መጪው ሃገርቀፍ ምርጫ በትክክል መከናወኑ ላይ ያላቸውን ጥርጣሬ መግለፃቸውን ቀጥለዋል።በፖስታ ቤት በኩል የሚላክ የመራጭ ድምፅ ይጭበረበራል ብዬ እሰጋለሁ ያሉ ሲሆን ብዙዎች ባለሥልጣናት ደግሞ ያለአግባብ የተጋነን ስጋት ነው ብለው ይተቻሉ።ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ በዋይት ሃውስ ለሰሜን ካሮላይናና ፍሎሪዳ ጉዟዋቸው ከመነሳታቸው በፊት ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃል ምርጫው በትክክል መከናወኑን እንዲረጋገጥ እንፈልጋለን፤ መሆኑን ግን እንጃ ብለዋል።“ብዙ የድምጽ መስጫ ካርዶች ወንዝ ውስጥ ተገኝተዋል፤ ትረምፕ የሚሉ ካርዶች ቁሻሻ ማጠራቀሚያ ተወርውረዋል” ብለዋል።የፔንሲልቬንያ ክፍለ ግዛት የዩናይትድ ስቴትስ ዐቃቤ ሕግ ቢሮ ባለው መሰረት ከጦር ሰራዊት አባላት የተላኩ ጥቂት የድምፅ መስጫ ካርዶች ተጥለው ከመካከላቸው ዘጠኙ በፍለጋ ተገኝተዋል። ከዚያ ውስጥ ሰባቱ ለፕሬዚዳንት ትረምፕ የተሰጡ ድምፆች ያለው የፍትህ ሚኒስቴር ሁለቱ ማንን እንደመረጡ አልታወቀም ብለዋል።ፕሬዚደንት ትረምፕ ካሊፎርኒያና ኮሎራዶን ጨመሮ በበርካታ ክፍለ ግዛቶች ለነዋሪዎች በሙሉ በፖስታ ቤት በኩል ድምፅ መስጫዎች እየተላከ መሆኑ አሳስቦኛል ሲሉ በተደጋጋሚ ተናግረዋል።
0
ffa368cb581a4a74fa48bd1f17d4fa77
363a6bd079a9fc98252db251798bcef5
በሶማሊያ ምርጫ ሊካሄድ ነው
የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ሲነሣ የኢትዮጵያ ስም እምብዛም በበጎ አይነሣም፡፡ በብዙ የምትታወቀው በተቃውሞ ድምፆች ላይ ታካሂደዋለች በሚባለው አፈና፤ ጋዜጠኞችን በማሰሯ፤ የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን በማሳደዷ ወይም በማዋከቧ ነው፡፡የኢትዮጵያ መንግሥት ግን የሰብዓዊ መብቶች አጠባበቅን በተመለከተ ስህተቶች ቢኖሩም በተቋማዊ መንገድ ሆን ተብለው የሚፈፀሙ ወይም ሳይታረሙ እንዲታለፍ ሆነው የሚተዉ አይደሉም ሲል ይከራከራል፡፡ ለመሆኑ የመንግሥቱ ተቀናቃኞች የሚደርሱባቸው ወከባዎች ወይም አፈናዎች የሚገለፁት በምንድነው?አዲስ አበባ የምትገኘው ሪፖርተራችን ማርተ ፋን ደር ቮልፍ ምርጫው ከመካሄዱ ጥቂት ቀደም ብሎ በዚህ ሰብዓዊ መብቶች በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ከአዲስ አበባ ዘግባ ነበር፤ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የሚባለው ዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድንም የ2007ቱ ምርጫ ሊካሄድ አንድ ቀን ሲቀረው መግለጫ አውጥቶ ነበር፡፡ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
89566a452731034faaea020e01aad1ef
1fc3a35bdbe672764c68b55a03ed4726
አፍሪካ በጋዜጦች
አፍሪካ በጋዜጦች የተሰኘው ፕሮግራማችን ስለ አፍሪካ ከተፃፉት የተወሰኑትን ጨምቆ ያቀርባል።የኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተደራሽነት ዕገዳ ፈተና እስከሚያልቅበት ጊዜ ድረስ እንደሚቀጥል ተገለፀ፣ ጥንታውያኑ ቅድመ ሰዎች በሁለት እግር ይራመዱ እንደነብር የሰላም ቅሬት አካል ማረጋገጡ ታወቀ፣ የኬንያ ከፍተኛ ፍጥነት ያለው የባቡር መጓጓዣ ተመርቆ ተከፈተ፡፡የሚሉትን ርዕሶች በዛሬው ቅንብራችን የምንመለከተው።የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
779cb4f1ee1fc717b430e60afa27ae25
779cb4f1ee1fc717b430e60afa27ae25
ኢትዮጵያ በወዳጅነት ጨዋታ ቡሩንዲን ትገጥማለች
ለ2019 የካሜሩን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች ዝግጅት በማድረግ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ነሀሴ 27 በሀዋሳ ከብሩንዲ አቻው ጋር የወዳጅነት ጨዋታን ያደርጋል፡፡በአፍሪካ ዋንጫ የ2019 ካሜሩን ለምታስተናግደው ውድድር ከጋና ሴራሊዮን እና ኬኒያ ጋር የተደለደሉት ዋልያዎቹ በመጀመሪያው የማጣሪያ ጨዋታ ጋና ላይ በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ እየተመሩ 5-0 በሆነ ውጤት መሸነፋቸው ይታወሳል። ቡድኑ ጳጉሜ 4 ለሚያደርገው ሁለተኛው የምድቡ የማጣሪያ የሴራሊዮን ጨዋታ ከመድረሱ አስቀድሞ የወዳጅነት ጨዋታን እንደሚያደርግ ተሰምቷል፡፡ ያለፉትን 15 ቀናት ዕርስ በዕርስ ከሚደርጉ የሜዳ ላይ ጨዋታዎች በተጨማሪ ከኤርትራ ብሔራዊ ቡድን ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ያደርጋል ተብሎ የነበረ ቢሆንም የኤርትራ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ምላሽ ባለመስጠቱ ምክንያት ጨዋታው ተሰርዟል።ይሁንና ብሔራዊ ቡድኑ ለካሜሩን ብሔራዊ ቡድን እና ለብሩንዲ ብሔራዊ ቡድን በአሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ እና በፌድሬሽኑ በኩል በተደረገ ጥረት የቡሩንዲ ብሔራዊ ቡድንን ፍቃደኝነት አግኝቷል። በዚህም መሰረት የፊታችን ሳምንት ዕሁድ ነሀሴ 27 ዋልያዎቹ ከቡሩንዲ ብሔራዊ ቡድን ጋር የወዳጅነት ጨዋታቸውን በሀዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም እንደሚያደርጉ አቶ ሰለሞን ገ/ስላሴ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱም ከነጥብ ጨዋታው በአንድ ሳምንት የሚቀድመው ይህ የወዳጅነት ጨዋታ የመጨረሻ ቡድናቸውን ለመለየት እንደሚረዳቸው ለሶከር ኢትዮጵያ ገልፀዋል።በብሔራዊ ቡድኑ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙርያ የተዘጋጀ ፅሁፍ ከቆየና በኋላ ይጠብቁን።
1
8be1142264822497e1c5d6b3b75773ab
a24695e41d893a60a47ef0f2608f1e66
ጅማ አባጅፋር የስንብት ውሳኔ አሳለፈ
እሁድ ከሚደረጉት የ21ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መርሃ ግብሮች አንዱ የነበረው የደደቢት እና ጅማ አባጅፋር ጨዋታ በደደቢት ጥያቄ ላልታወቀ ግዜ ተራዝሟል።የደደቢት ተጫዋቾች ከሁለት ቀን በፊት በፋይናንስ ችግር ምክንያት ልምምድ ማቆማቸውን ተከትሎ በዚህ ሳምንት ከጅማ አባጅፋር ጋር ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ እንዲራዘም ቡድኑ ጥያቄ ባቀረበው መሰረት ነው ላልታወቀ ጊዜ የተራዘመው። በዚህ ዓመት በበርካታ የፋይናንስ ችግሮች ተከበው ውድድራቸው እያካሄዱ የሚገኙት ሰማያዊዎቹ ከዚህ ቀደምም በተመሳሳይ ችግር ምክንያት ልምምድ አቁመው እንደነበር ይታወሳል።ይህ ጨዋታ ከሁለተኛው ዙር መጀመር በኋላ ከመደበኛ መርሐ ግብሩ የተራዘመ ሁለተኛው ጨዋታ መሆን ችሏል።
0
73cb63b09e5bd85302475eb81e027a78
73cb63b09e5bd85302475eb81e027a78
ስኬማታማ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ውጤት መመዝገቡን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ
የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ስኬታማ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ የተመዘገበበት ዓመት መሆኑን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ገለጹ ።ቃል አቀባዩ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንደገለጹት፤ የ2009 በጀት ዓመት ከተለያዩ የዓለም አገራት ጋር ስኬታማ የውጭ ግንኙነት ፣ ትብብርና ስምምነት የተፈጸመበት ነው ።ለአገሪቱ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን በመሳብ ለወጪ ምርቶች የሚሆን የገበያ ዕድሎችን በማመቻቸት ስኬታማ ሥራዎች መከናወናቸውን አብራርተዋል ።ከተለያዩ አገራት ጋር የቴክኖሎጂና የዕውቀት ሽግግርን ሊያሳድጉ የሚችሉ እንዲሁም በዓመቱ ለአገሪቱ የፋይናንስ ብድርና እርዳታን የሚያስገኙ የትብብር ስምምነቶች ከተለያዩ አገራት ጋር መካሄዳቸውን ቃል አስረድተዋል።ከውጭ 84 የሚደርሱ ትልልቅ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ ገብተው በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሠማሩ መደረጉንም ጠቁመዋል ።ኢትዮጵያ እንደ ቱርክ ፣ ጃፓን፣ ሞሮኮና ብራዚል ከመሳሰሉት አገራት ጋር በመሆንም 31 የሚደርሱ ትልልቅ የቢዝነስ ፎረሙችን ማዘጋጀት ችላለች ብለዋል ቃል አቀባዩ ።አገሪቱ በተለያዩ ዘርፎች 60 የሚሆኑ የቴክኖሎጂ ሽግግር ተግባራትና 261 የሚደርሱ የቴክኒክና ሙያ የትምህርት ዕድሎችን ማመቻቸት የተቻለ ሲሆን፤ 122 በሚሆኑ የውጭ አገራት የገበያ ዕድሎችን የማፈላለግ ሥራዎች መከናወናቸውን ቃል ገልጸዋል ።ሰሞኑን የሶማሊያ ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ጉብኝት በማድረግ ከተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ውይይት እያደረገ መሆኑ ጠቅሷል ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ዓላማና በአሁኑ ወቅት የተነሳበትን ምክንያት በተመለከተ በአዲስ አበባ ለሚገኙ የዲፕሎማሲ ማህበረሰብ አባላት በቂ ማብራሪያ በመሥጠት በጎ ምላሽ ማስገኘቱ ተመልክቷል ።
1
307e87972e5d26a81083c71cfbc3cd83
e3e80f1ff5376652fac39f3af255d13f
ምዕራብ ጎንደር ገንደ ውሃና ኮኪት መከላከያ ሰዎችን ተኩሶ መግደሉን ነዋሪዎች ገለፁ
ኬንያ ሁለት የጽንፈኛ ቡድኑ አሸባብ መኖሪያ መንደሮች ላይ ጥቃት በመሰንዘር 30 በላይ የቡድኑ አባላትን መደምሰሱን የኬንያ መከላከያ ሚንስቴር ገለጸ ፡፡በደቡባዊ ሶማሊያ አካባቢ የአሸባሪ ቡድኑ አልሽባብ የሚንቀሳቀስባቸው ሁለት መንደሮች ላይ በተዋጊ ጀቶችና ከባድ መሳሪያዎች በመታገዝ በተሰነዘረው ጥቃት 31 የአልሸባብ አባላት መግደሉን ገልጿል ፡፡የአሸባሪ ቡድኑ የሚጠቀምባቸው ተሽከርካሪዎች፣ ከባድ መሳሪያዎች እና ፈንጂዎች እንዲሁም የመገናኛ መሳሪያዎች መማረካቸውን ጨምሮ ማስታወቁን ሮይተርስ ዘግቧል።
0
7cc0ba57d7c54d4a4d2095339c641f03
131a4313bf7e1c461779b5a49dee876f
በአቶ አንዳርጋቸው ጉዳይ እንግሊዝና ሂዩማን ራይትስ ዋች ተናገሩ
በሽብር የሞት ፍርደኛ የሆኑት የ“ግንቦት 7” አመራሩ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከእስር እንደሚፈቱ የተገለፀ ሲሆን በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀናትም ሊለቀቁ እንደሚችሉ ምንጮች ለአዲስ አድማስ ጠቁመዋል፡፡ በሰኔ ወር 2006 ዓ.ም ከየመን አውሮፕላን ማረፊያ ተይዘው በሀገር ቤት የታሰሩት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ እንዲለቀቁ፣ የእንግሊዝ መንግስትን ጨምሮ የተለያዩ አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ተቋማትና ኢትዮጵያውያን ሲጠይቁ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ባለፈው ማክሰኞ ግንቦት 14 ቀን 2010 ዓ.ም ለትግራይ ተወላጅ ባለሀብቶችና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በቤተ መንግስት በተዘጋጀ የእራት ግብዣ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ “መንግስት አቶ አንዳርጋቸውን በማሰር ያተረፈው ነገር ቢኖር ጥላቻና ከእንግሊዝ መንግስት ያገኘው የነበረውን የ11 ቢሊዮን ዶላር እርዳታ ማጣት ነው” ማለታቸውን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡በአቶ አንዳርጋቸው መፈታት ጉዳይ በባለስልጣኖቻቸው መካከል ውዝግብ መፈጠሩን የጠቆሙት ጠ/ሚኒስትሩ፤ “እኔ እንዲፈታ ነው የምፈልገው፤ ይፈታል፤ “እሱን በማሰር የተገኘ ትርፍ የለም” ማለታቸውን ምንጮች ተናግረዋል፡፡ ከአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በተጨማሪ በሙስና ሰበብ ከታሰሩ ባለሀብቶች መካከልም የሚፈቱ እንዳሉ ጠ/ሚኒስትሩ ፍንጭ መስጠታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡
0
70bd88cd7cf755564b5aa3b355683e7a
70bd88cd7cf755564b5aa3b355683e7a
የደቡብ ኮርያ አቃቢ ህግ በሳምሰንግ ኩባንያ ኃላፊ ላይ 12 ዓመት አሥር ጠየቁ
የደቡብ ኮርያ ዓቃቢ ህግ በሳምሰንግ ኩባንያ ኃላፊ ሊ ጄ ዮንግ ላይ የ12 ዓመት እስር ጠየቁ ፡፡ሊ ጄ ዮንግ በሙስና ወንጀል ተከሰው ፍርድቤት መቅረባቸውም የተነገረ ሲሆን፥ግለሰቡ የሳምሰንግ ኩባንያ ሊቀመንበር እንደነበሩ ይታወቃል፡፡ሊ ዮንግ በቁጥጥር ስር የዋሉት በየካቲት ወር ሲሆን እሳቸው ግን ክሱን አስተባብለዋል፡፡ ግለሰቡ የተከሰሱበት ወንጀል ለመንግስት የገንዘብ ድጎማ ሰጥተዋል የሚል ነው ፡፡ የደቡብ ኮርያ ዓቃቤ ህግ እንደተናገሩት ሊ ጄ ዮንግ የሙስናው ቅሌት ዋናው ተዋንያን የነበሩ ሲሆን ከፍተኛ የገንዘብ ተጠቃሚም ነበሩ ብለዋል፡፡ዓቃቤ ህጉ በወንጀሉ እጃቸው አለበት ብሎ የከሰሳቸው ሰዎች ሊ ዮንግን ጨምሮ አራት የኩባንያው ሥራ አስፈጻሚዎች ሲሆኑ ዶላር የሚቆጠር ገንዘብ ፓርክ ጉዩን በፕሬዚዳንታዊ ምርጫው እንዲያሸንፉ በብዙ ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አድርገዋል በማለት ክሳቸውን አቅርበዋል፡፡ ዓቃቢ ህጉ አክለውም ተከሳሾቹ በግል ጥቅማ ጥቅምና ተጠያቂ መሆናቸውንና ከአንዳንድ የመንግስት አካላት ጋር ልዩ ትስስር እንዳላቸውም ገልጸዋል፡፡ የጉቦው ዋና ዓላማ የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ፓርክ ምርጫውን እንዲያሸንፉ ማድረግ እንደነበርም ነው በክስ ጭብጡ ላይ ያብራሩት ዓቃቢ ህጉ ፡፡በመጨረሻም የሊዮንግ ጠበቃ ደንበኛዬ የቀረበበት ክስ ከሃቅ የራቀ ነው ብለዋል፡፡( ምንጭ:ቢቢሲ)
1
9243383bfd7211ecb66e79bbb3cefc62
9078af5ea46ea69a3fa31bea1b69b1f4
በሚኔሶታ አፍሪካዋያን የተሰጣቸውን የኢሚግሬሽን ጊዜያዊ ፈቃድ ሊያጡ ይችላሉ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ፣ ሃገራቸው እስከ መጪው ታህሳስ ወር ባለው ጊዜ የኮሮናቫይረስ ክትባት መድሃኒት ይኖራታል ሲሉ ትናንት ማታ ተናግረዋል።ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት፣ የሪፖብሊካዊውን ፓርቲ ወክለው፣ ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር የተሰጣቸውን ስያሜ በኦፊሴል ሲቀበሉ፣ ለሪፖብሊካውያኑ ጉባኤው ባደረጉት ንግግር ነው።ጠበብት እንደሚሉት አስተማማኝነታቸው የተጠበቀና የተፈተኑ ክትባቶችን ለመስራት፣ የአሥርት ዓመታት ያህል ጊዜ ሊወስዱ ይችላሉ። ነገር ግን የኮሮናቫይረስን ለመቆጣጠር ሲባል፣ ክትባት ለመስራት በሚደረገው፣ ዓለምቀፍ ርብርብ መሰረት፣ በመጪው ዓመት አስተማማኝ የክትባት መድሃኒት ለማግኘት ይቻል ይሆናል የሚል ተስፋ አለ።ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ 5.8 ሚልዮን የሚሆኑ፣ የኮሮናቫይረስ በሽተኞች እንዳሉ፣ ይህም በዓለም ደረጃ ካሉት ከ24 ሚልዮን በላይ የሚሆኑት በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች፣ አንድ አምስተኛ እንደሚሆን፣ የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል።
0
9f55b16fbc9de62ee0c17e71ddf13b35
7732a9f2b75e8103678feb5881352439
ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሁለት የአፍርካ ሀገራት የሚያደርጉትን ጉብኝት ጀምረዋል
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአውሮፓ በፈረንሳይና ጀርመን ይፋዊ የሥራ ጉበኝት ለማድረግ በዛሬው ዕለት ወደ ፓሪስ አቅንተዋል ።ጠቅላይ ሚንስትሩ በፈረንሳይ በሚኖራቸው ቆይታም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በፓሪስ ተገናኝተው እንደሚወያዩ ይጠበቃል።በመቀጠልም ወደ ጀርመን የሚያቀኑ ሲሆን በዚያም ከመራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚወያዩ ይሆናል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በጀርመን ቆይታቸውም ጥቅምት 21 ቀን 2011 ዓ.ም ከተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ከሚውጣጡ 25 ሺህ ኢትዮጵያዊያን ጋር በፍራንክፈርት ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።የጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ጉብኝት “አንድ ሆነን እንነሳ ነገን በጋራ እንገንባ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ መሆኑም ተገልጿል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝቱን የሚያደርጉትቀደም ሲል በሀገራቱ መሪዎች በቀረበላቸው ግብዣ መሰረት ነው።
0
2dec7410ab30457b5b5790da1030c9bb
2dec7410ab30457b5b5790da1030c9bb
የኢትዮ-ሱዳን ከፍተኛ የፖለቲካ ምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የኢትዮ ሱዳን ከፍተኛ የፖለቲካ ምክክር መድረክ ዛሬ ግንቦት 8 ቀን 2012 ዓም በአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል ተጀምሯል።ከፍተኛ የፖለቲካ ምክክር መድረኩ የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ኦማር በሽር ማኒስ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር በይፋ ተከፍቷል።የሁለቱን ከፍተኛ ባለስልጣናት የመክፈቻ ንግግር ተከትሎ በተካሄደው ውይይት በድንበር አካባቢ ያሉ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ መረጃ ተለዋውጧል።እንዲሁም በሁለቱ አገራት በድንበር አካባቢ ዘላቂ ሰላምና ፀጥታን ለማስፈን በትብብር መሰራት ባለባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ትኩረት አድርጎ መክሯል።በመቀጠልም በሁለቱ አገራት መካከል ከዚህ ቀደም የተቋቋሙት የተለያዩ የድንበር ኮሚቴዎች እና የትብብር ማዕቀፎችን አጠናክሮ ማስቀጠል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የመከረ ሲሆን፥ በነገው እለትም ይህንኑ አጀንዳ በመቋጨት በሁለቱ ቀናት በተደረገው ምክክር የተደረሱ ስምምነቶችን ወደ ተግባር ለመለወጥ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በመፈራረም እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።በዚህ የፖለቲካ ምክክር መድረክ በኢትዮጵያ በኩል የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው፣ ጄኔራል አደም መሀመድ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እንዲሁም የመረጃ እና ደህንንት፣ የፌደራል ፖሊስ እና ሌሎች ከፍተኛ የጸጥታና ደህንነት ሃላፊዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።በተመሳሳይ በሱዳን ወገን የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስማ ሙሀመድ አብደላህን ጨምሮ የሱዳን የመከላከያ እና የደህንነት መስሪያ ቤት ሃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት በመሳተፍ ላይ እንደሚገኙ ከኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል።
1
8529096e81234548fd8797ae08acdf5a
aa26693c1f4f4ab85f1f804ff1425a69
“የመቀሌ ሕዝብ ከራሱ በላይ ነው የተንከባከበን” - የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 13/2005 (ዋኢማ) – ጣልያን ኢትዮጵያን በወረረችበት ወቅት በትግራይ ክልል አስቀድማ ያነሳቻቸውን ከ35 ሺ በላይ የአየር ፎቶግራፎች በዘመናዊ መልክ በማደራጀት ለጥናትና ምርምር እንዲውሉ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ እንዲቀመጡ ተደረገ። በበልጄየም ጊንትስ የተባለ ዩኒቨርስቲ ተማራማሪ ፕሮፎሰር ጃን ኒሰን የፎቶግራፎቹን ይዘትና ጠቀሜታ ትላንት ለመቀሌ ዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ ባቀረቡበት ወቅት እንደተናገሩት ፎቶግራፎቹ ኢጣልያ ወረራ ከመፈፀምዋ በፊት ለወታደራዊ አገልግሎት ቦታዎችን ለማወቅ በአየር የተነሱ ናቸው። ፎቶግራፎቹ አምኒስ ከተባለ መፅሀፍ በመልቀምና ጂታላይዝድ በሆነ መንገድ በማደራጀት ለምርምርና ለጥናት አገልግሎት እንዲውሉ ማድረጋቸው አስረድተዋል፡፡ የፎቶግራፎቹ ዘመናዊ በሆነ መንገድ መደራጀት ዩኒቨርስቲው በታሪክ፣በከርሰ ምድርና ገፀ ምድር እንዲሁም በአከባቢ አያያዝ ላይ ምርምር ለማካሄድ አጋዥ ማጣቀሻ ሀብት ማግኘቱን ተናግረዋል። እንዲሁም የመቀሌ ከተማ በወቅቱ የነበረባትን ስፋት፣ የሰዎችን አሰፋፈር፣ የአርሻ መሬትና የደን ሀብት ሽፋን የሚያሳዩ ከመሆናቸውም በላይ አዔ ኃይለስላሴ አ አ አ በ1942 በትግራይ የተቀሰቀሰውን አመፅ ለመጨፍለቅ ወታደራዊ እርምጃ የተወሰደበትን ታሪካዊ ስፍራም ያካተተ መሆኑን አስረድተዋል። የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ፕራዝዳንት ዶክተር ክንደያ ገብረህወት በበኩላቸው ፎቶ ግራፎቹ ድርቅን የሚቋቋም ኢኮኖሚ ለመገንባት መንግስት ለሚያደርገው ጥረት በምርምና ጥናት የተደገፈ ሀሳብ ለማፍለቅ ተጨማሪ ግብአት ሆኖ ያገለግላል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
0
8d7e59f9db88869c1a6b74e42af3d47a
8d7e59f9db88869c1a6b74e42af3d47a
የኢሕአዴግ ምክር ቤት መደበኛስብሰባውንጀመረ
አዲስ አበባ፤ ጳጉሜ 2/2006 ፱ዋኢማ) – የኢሕአዴግ ምክር ቤት ዛሬ በጀመረው መደበኛ ስብሰባው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱን አፈጻፀም እንዲሁም ከ2006 በጀት አመት አፈፃፀም ጋር በማያያዝ የመንግስትና የድርጅት ሁኔታን ግምገማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ምክር ቤቱ በግምገማው ባለፉት አመታት በአገራችን የፖለቲካል ኢኮኖሚ ለውጥ በማምጣት ረገድ የተደረሰበትን ደረጃ በዝርዝር መመልከት የጀመረ ሲሆን የኪራይሰ ብሳቢነት ፖለቲካል ኢኮኖሚን በልማታዊ ፖለቲካል ኢኮኖሚ በመቀየር ሂደት በታዩ ጥንካሬዎችና ድክመቶች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መገምገም መጀመሩን የምክር ቤቱ ጽ/ቤት ለዋልታ በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡በዚህ ረገድ ባለፉት አስራ ሶስት አመታት የተከናወኑ ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ ተግባሮችን ተከትሎ ደረጃ በደረጃ ልማታዊ ፖለቲካል ኢኮኖሚ እየጎለበተ የመጣ ቢሆንም ከሚፈለገው ፍጥነት አኳያ ብዙ የሚቀረው ከመሆኑጋር ተያይዞ በየደረጃው የሚገኘው አመራር በተለይም ከፍተኛ አመራሩ የነበረውን ሚና በዝርዝር መመልከት ጀምሯል፡፡ምክር ቤቱ ትኩረት ከሰጣቸው ጉዳዮች ውስጥ በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅዱ የተቀመጡ ግቦችን በማሳካት ረገድ ባለፉት አራት አመታት የተፈፀሙ ተግባራትን በመገምገም የቀጣይ ርብርብ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል፡፡ምክር ቤቱ በተጨማሪም ሁሉንም የልማት አቅሞች አንቀሳቅሶ በመምራት የልማት ሰራዊት መገንባት ላይ የተገኙ ስኬቶችንና እጥረቶችንም በዝርዝር የመለየትና በሌሎች መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ ግምገማውን ቀጥሏል፡፡የምክር ቤቱ ስብሰባ በዛሬው እለትም እንደሚቀጥል የኢሕአዴግ ምክር ቤት ፅ/ቤት አስታውቋል፡፡
1
9bc6bbf35341ebf870fe5f93dc3ffef4
17996668cfec6f8227460289f5a0d0e8
በእናቶች ሞት ቅነሳ ውጤት እየተመዘገበ ነው፦ጤና ጥበቃ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በተከሰተው የኮሮና ቨይረስ ህይወታቸውን ያጡ እና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር አሁንም እየጨመረ መሆኑ ታውቋል።እስከ ዛሬ ድረስ ባለው ሪፖርት መሰረት በኮሮና ቨይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች በቻይና ብቻ 813፤ በፊሊፒንስ እና በሆንግ ኮንግ አንድ፣ አንድ ሞት መመዝገቡ ነው የተገለፀው።በቻይና ከተመዘገበው ሞት ውስጥ የኮሮና ቨይረስ በተቀሰቀሰባት ሁቤይ ግዛት ብቻ የ780 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን፥ ቀሪዎቹ በሌሎቹ የቻይና ክፍሎች ውስጥ የተመዘገበ መሆኑም ታውቋል።በኮሮና ቨይረስ የተመዘገበው ሞትም እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2003 በሳርስ የተከሰተውን 774 ሞት መብለጡም ነው የተነገረው።በአሁኑ ወቅት በኮሮና ቨይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም ከ34 ሺህ 800 በላይ መድረሱንም ነው መረጃዎች የሚጠቁሙት።በተያያዘም የኮሮና ቫይረስ ከቻይና ውጭ በ25 ሀገራት መታየቱን እና በፊሊፒንስ እና በሆንግ ኮንግ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን ነው መረጃዎች የሚጠቁሙት።የዓለም ጤና ድርጅት በሳላፍነው ወር ላይ የኮሮና ቫይረስን የዓለም ጤና ስጋት ነው በሚል ያወጀ ሲሆን፥ ይህን የዓለም የጤና ስጋት የሆነውን ቫይረስ ለመከላከል 675 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር እንድሚያስፈልግ መግለጹ ይታወሳል።ሀገራትም ለዚህ ስራ ትብብር እንዲያደርጉም ጥሪውን አቅርቧል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
b77f8246766b2b4e7c943c6d0d1edb5a
c61f04e9c1beea202d7e0e701a53950c
በቀን 1 ነጥብ 2 ሚሊየን የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛዎችን የሚያመርት ፋብሪካ ስራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሸገር ዳቦ በተመጣጣኝ ዋጋ በ400 ማከፋፈያዎች ለአዲስ አበባና አካባቢው ነዋሪዎች እየተሰራጨ እንደሚገኝ ተገለፀ።ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው የፋብሪካው ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ሲሳይ ደበበ እንደገለፁት፥ ሸገር ዳቦ ፋብሪካ የሚያመርታቸውን ዳቦዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለነዋሪዎች ማሰራጨት ጀምሯል።ፋብሪካው በዋነኛነት የዳቦ ዋጋን የህብረተሰቡን ገቢ ግንዛቤ ያስገባ እና አነስተኛ ዋጋ የማቅረብ አላማን ይዞ እንደመግባቱ ተደራሽነቱ ላይ በጥብቅ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል ።በተለይም በግብይት ሂደቱ ሰንሰለቱን በማሳጠር በመሀል የሚገባ ደላላን ለመከላከል በራሱ ተሽከርካሪዎች እያከፋፈለ ይገኛል ነው ያሉት ኢንጂነር ሲሳይ ደበበ ።በፋብሪካው የተመረተው ዳቦ በከተማዋ ለህብረተሰቡ ተደራሽ በሆኑ በተመረጡ ቦታዎች በከተማ አስተዳደሩ በተደራጁ ወጣቶች አማካሽኝነት አቅርቦቱ ቀጥሏል ነው ያሉት ።የሸገር ዳቦ አሁን ላይ በቀን 600 መቶ ሺህ ዳቦ እያመረተ ለአዲስ አበባና አካባቢው ነዋሪዎች እያሰራጨ ሲሆን፥ በቀጣይም በሙሉ አቅሙ ለማምረት እቅድ ስለመያዙ ገልጸዋል ።የሸገር ዳቦ ፋብሪካ በቀጣይ እስከ 2 ሚሊየን ዳቦ በቀን የማምረት አቅሙን ለማሳደግ እየሰራ መሆኑም ይታወቃል።በአዲስ አበባ ከተማ የተገነባውና በሰዓት 80 ሺህ፤ በቀን እስከ 2 ሚሊየን ዳቦ የሚያመርተው ሸገር ዳቦ ፋብሪካ ባሳለፍነው ሰኔ 18 2012 ዓ.ም በይፋ መመረቁ ይታወሳል።በሀይለኢየሱስ መኮንን#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
ff019f8e34ce7ee052bcadc606fc07e3
ebb305dab229bbe51fc1d6212fec6011
በአዲስ አበባ በክፍለ ከተሞች የሚታየው የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተት አሁንም ለነዋሪዎች የቅሬታ ምንጭ ሆኖ መቀጠሉ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2ሺህ136 ደርሷል።በዛሬው እለት የኮሮና ቫይረስ ከተገኘባቸው 245 ሰዎች ውስጥ 190 ሰዎች ከአዲስ አበባ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።ይህን ተከትሎም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በከተማዋ የቫይረሱ ስርጭት በክፍለ ከተሞች ደረጃ የሚያመላክት መረጃ አውጥቷል።በዚህም በአዲስ አበባ በ24 ሰዓት ውስጥ ቫይረሱ ከተገኘባቸው 245 ሰዎች መካከል 85 ሰዎች ቦሌ ክፍለ ከተማ እንዲሁም 22 ሰዎች ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ይገኛሉ።በተጨማሪም ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ 22፣ አራዳ 16 ፣ ልደታ 10 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።በአጠቃላይም እስካሁን በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ 496 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው ቦሌ 375 እንዲሁም በጉለሌ ክፍለ ከተማ 256 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።
0
6919175fc9da7af62eaf1f0627c62473
f27b8315b435a30116139d8a9d4fb1dd
በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ በደረሰ የመኪና አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ
መነሻውን ከሰሜን ወሎ ዞን ላልይበላ ከተማ አድርጎ ወደ ግሸን ደብረ ከርቤ ይጓዝ የነበረ አውቶብስ ወደ ጥልቅ ገደል በመግባቱ የሰዎች ሕይወት አልፏል፤ የአካል ጉዳትም ደርሷል።የደቡብ ወሎ ዞን ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ ኮማንደር ነፃነት አበራ ለአብመድ እንደገለጹት አደጋው የደረሰው ዛሬ መጋቢት 09/2012 ዓ.ም ከሰዓት 11:30 አካባቢ ነው።
0
fdb1dbd9184a94c575edc3886a34455a
33dcf636e1b94585d2ac66c009cfe177
በ፩ኛው የአማራና ኪነ ጥበብ ጉባኤ ማጠቃለያ በኪነ ጥበብና ሥነ ጥበብ ዘርፍ የላቀ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ዕውቅና ተሰጣቸው፡፡
አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜ/ጄ መሀመድ ተሰማ፣ ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ!! የሚለውን የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን ጥሪ ስንቀበል፣ ለሀገራችን ሉዓላዊነትና ለህዝባችን ክብር የማንከፍለው መስዋዕትነት እንደሌለ ዳግም በማረጋገጥ ነው ሲሉ ተናገሩ፡፡በኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ተነሳሽነትና አዘጋጅነት በነገው ዕለት ለሚደረገው ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ ጥሪ፣ የሀገር መከላከያ ሰራዊቱ ከፍተኛ ሞራልና ስንቅ እንደሚሆነውና ህዝብና መንግስት የሰጡትን ግዳጆች በከፍተኛ ተነሳሽነት በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ሰራዊቱም ወደ መደበኛ እንቅስቃሴው፣ ህዝቡም በሙሉ አቅሙ ወደ ልማቱ እንደሚመለስ ገልጸዋል፡፡መርሐ ግብሩ በአዲስ አበባ የከተማው መስተዳድርና የከተማው ነዋሪዎች በጋራ የሚያከብሩት ሲሆን፣ ሰራዊቱና የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችም በጋራ ያስቡታል፡፡በመርሐ ግብሩ ህግ ለማስከበር ተሰማርቶ ከፍተኛ ድሎችን እያስመዘገበ ለሚገኘው ጀግናው ሰራዊት ክብር የሚሰጠውና ህዝብና መንግስት የሰጣቸውን ግዳጅ ሲወጡ በከሀዲው ኃይሎች ክህደት የተሰው ጀግናው የመከላከያ ሰራዊት አባላትም ይዘከራሉ ብለዋል፡፡ፕሮግራሙን ሁሉም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ባሉበት የሚያከብሩት ሲሆን፣ በቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭትም እንደሚተላለፍ ከመከላከያ ሰራዊት ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
224f50da0eca150a0a7e3d2e03ba1980
1d70255d9eb01e3e268d5dbb2bde5a20
የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥትን ይጎበኛሉ
ቶኪዮ የንግድ መርከቦቿን ከጥቃት ለመጠበቅ የጦር መርከብና የቅኝት አውሮፕላኖችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ልታሰማራ መሆኗን አስታውቃለች ። በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት ጃፓንን እዚህ ውሳኔ ላይ ንድትደርስ እንዳደረጋትም ነው ሮይተርስ የዘገበው፡፡ የሀገሪቱ መንግሥት ቃል አቀባይ ሀገሪቱ በየዓመቱ ከምትገዛው ድፍድፍ የነዳጅ ዘይት ውስጥ 90 በመቶውን የምታገኘው ከዚሁ ቀጣና መሆኑን ገልጿል። የጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ካቢኔ ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ሄሊኮፕተር ተሸካሚ የጦር መርከብ እና ፒ-3ሲ (P-3C) የተሰኙ ሦስት የቅኝት አውሮፕላኖች ወደ ቀጣናው ይሰማራሉ። አካባቢው ስላለበት ሁኔታ እና ስለ ጃፓን የንግድ መርከቦች ደህንነት መረጃዎችን ለመሰብሰብና ከአደጋ ለመከላከል ይሰራል ነው የተባለው። ድንገተኛ አደጋ ካጋጠመ በስፍራው የተሰማሩት የጃፓን የጦር መርከብና አውሮፕላኖች እርምጃ እንዲወስዱ በሃገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር ልዩ ትዕዛዝ እንደሚሰጣቸው ተነግሯል። በኦማን ባህረ ሰላጤ፣ በሰሜናዊ የዓረቢያን ባህርና በኤደን ባህረሰላጤ ቅኝት ያደርጋሉ ተብሏል። የጃፓን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዮሺሂዴ ሱጋ የመካከለኛው ምስራቅ ሰላምና መረጋጋት ጃፓንን ጨምሮ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሰላምና ብልፅግና ትልቅ ሚና እንዳለው ተናግረዋል። ምንጭ፡- ሮይተርስ
0
3e61aff10f6a72c5bed14c50bb2e59ba
4ab4ccffef058edd0d6909d94ff84fc7
አፍሪካ በታዳሽ ሃይል ዘርፍ ያላትን አቅም መጠቀም ከቻለች የዜጎችን የሃይል ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ትችላለች – ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ መስኖ እና ኢነርጅ ሚኒስቴር የሀይል አቅርቦቱን በአራት እጥፍ ማሳደግ የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀቱን ገለፀ።ኢትዮጵያ በውሀ ሀብቷ ከ40 እስከ 50 ሺህ ሜጋ ዋት ያክል የኤሌክትሪክ ሃይል የማመንጨት እና የማምረት አቅም እንዳላት ይታመናል።ይሁን እንጅ ከውሃም ይሁን ከሌሎች ታዳሽ የሀይል ምንጮች የሚመረተው የሀይል መጠን ከ4 ሺህ 400 ሜጋ ዋት መሻገር አልቻለም።ይህን ተከትሎም እየጨመረ የመጣውን የሀይል ፍላጎት ጥያቄ በአግባቡ ለመመለስ እና የሚሰጠውን አገልግሎት ቀልጣፋ ለማድረግ የሚያስችሉ ምክረ ሀሳቦችን ያካተተ የ10 ዓመታት ፍኖተ ካርታ መዘጋጀቱን የውሃ መስኖ እና ኢነርጅ ሚኒስቴር አስታውቋል።ፍኖተ ካርታው አቅምን ያገናዘበ ፍትሀዊ የአገልግሎት ተጠቃሚነትና ተደራሽነትን ማረጋገጥ፣ የዜጎችን የኑሮ ደረጃ ማሻሻል እንዲሁም አጠቃላይ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እድገትን ማፋጠን የሚያስችሉ አላማዎችን የያዘ ነው።ከዚህ ባለፈም የሀይል ምርትን በአግባቡ ማምረትና ያለምንም የመሰረተ ልማት ችግር ለህብረተሰቡ ማዳረስ የሚያስችል መሆኑም ተገልጿል።የትራንስፎርመሮችን እና የቆጣሪ አቅርቦት ችግሮችን ለመፍታት እንደሚያስችልም የውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ፍሬህይወት ወልደሀና ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።የሃይል አማራጮችን ከማስፋት ባለፈም የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ተቀናጅቶ የመስራት ባህልን እንደሚያዳብርም ጠቁመዋል።በፍኖተ ካርታው አሁን ያለውን የኤሌክትሪክ መስመር ከ20 ሺህ ወደ 34 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚያድግ መሆኑም ተጠቅሷል።እንዲሁም የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያዎችን ከ204 ወደ 256 የሚያሳድግ እና ሁሉም ዜጋ ኤሌክትሪክ ተጠቃሚ እንዲሆን የሚያስችል መሆኑም ተመላክቷል።የሚመረተው የሀይል መጠንም ወደ 20 ሺህ ሜጋ ዋት የሚያድግ ሲሆን፥ ከውሃ 14 ሺህ፣ ከፀሃይ ሀይል 1 ሺህ 700፣ ከእንፋሎት 900 ሜጋ እንዲሁም ከነፋስ እስከ 2 ሺህ ሜጋ ዋት የሚደርስ ሀይል እንደሚመረት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ገልጿል።በሙሀመድ አሊ
0
6815fdba8d916b0feb8558b3f7587740
2eaf00418bea39246f22decd5acc1f65
ለመከላከያ ሚኒስቴርና ለአማራ ክልል ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚያውጡ የምግብ ሽቀጦች ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ሶስት ቀናት በተካሄዱ ሰልፎች ከ32 ሚለየን ብር በላይና ከ2 ሺህ 500 በላይ በሬዎች ለመከላከያ ሰራዊት መበርከታቸው ተገለፀ።ባለፉት ሶስት ቀናት በኦሮሚያ ክልል 19 ዋና ዋና ከተሞች፣ በ18 ዞኖች 301 በላይ ወረዳዎች ህገ ወጡን የህወሓት ጁንታ የሚያወግዙ እና ለሀገር የመከላከያ ሰራዊትን ድጋፍን ለመግለፅ ሲደረጉ የነበሩ ሰልፎች ዛሬ ፍጻሜያቸውን አግኝተዋል።በክልሉ በሶስቱ ቀናት በተከታታይ የተደረጉት ሰልፎች በሙሉ ያለአንዳች የጸጥታ ችግር በሰላም መጠናቀቃቸውን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ አስታውቀዋል።በሰልፎቹ ላይ ህዝቡ በራሱ ተነሳሽነት ለመከላከያ ሰራዊት የገንዘብ፣ ለእርድ የሚሆኑ እንስሳት በመስጠት እንዲሁም ደም በመለገስ ከፍተኛ ድጋፍ ማድረጉንም ገልፀዋል።በሶስሰቱ ቀናት ብቻ የክልሉ ህዝብ 32 ሚሊየን 153 ሺህ 766 ብር፣ 2 ሺህ 536 ሰንጋዎችን፣ 3 ሺህ 448 በጎችና ፍየሎችን፣ 30 ግመሎችን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ስንቅ እንዲሆን አበርክቷል።ድጋፍ የማሰባሰብ ተግባሩንም አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ቃል መግባታቸውንም አቶ አዲሱ ገልፀዋል።የተደረጉት ሰላማዊ ሰልፎች ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲጠናቀቁ ላደረጉት የጸጥታ ሃይሎች፣ ቄሮ እና ቀሬዎች እና ለክልሉ ነዋሪ በሙሉ በክልሉ መንግስት ስም ምስጋናቸውንም አቅርበዋል።
0
1ce83bafc6bb66674ab15a51b8e3d2c0
1ce83bafc6bb66674ab15a51b8e3d2c0
በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ሰንደቅ አላማቸውን ዝቅ በማድረግ ሀዘናቸውን እየገለጹ ነው
መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች ሰንደቅ አላማቸውን ዝቅ በማድረግ የተሰማቸውን ሀዘን በመግለጽ ላይ ናቸው፡፡በትናንትናው ዕለት ከአዲስ አበባ ናይሮቢ ሲበር የነበረና ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ ቦይንግ 737 አውሮፕላን ተከስክሶ የ157 ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወቃል።ይህን ተከትሎም በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኢምባሲዎች ሰንደቅ አላማቸውን ዝቅ በማድረግ ሀዘናቸውን በመግለፅ ላይ ይገኛሉ።በኢትዮጵያ የካናዳ ኤምባሲ በደረሰው ድንገተኛ አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን በመግለፅ ህይወታቸውን ላጡ የካናዳና የሌሎች ሀገራት ዜጎች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን በመመኘት አስፈላጊውን ትብብርና እርዳታ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።ከዚህ ባለፈም ኤምባሲው የሀገሪቱን ሰንደቅ አላማ ዝቅ በማድረግ ሀዘኑን በመግለፅ ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡በኢትዮጵያ የብሪታኒያ ኤምባሲ በበኩሉ በተከሰተው አደጋ በደረሰው ድንገተኛ አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን በመግለፅ ህይወታቸውን ላጡ ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን በመመኘት የሀገሪቱ ሰንደቅ አላማም ዝቅ ብሎ እንዲሰቀል አድርጓል።በኢትዮጵያ የጀረመን፣ የሩሲያ፣ የስዊድን፣ የህንድ እና የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎችም በደረሰው አደጋ የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን በመግለፅ በአደጋው ህይዎታቸውን ላጡ ዜጎች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች በሙሉ መፅናናትን ተመኝተዋል።
1
24833b29ac2bba91f06db67c2312f804
24833b29ac2bba91f06db67c2312f804
ሃያ ሰባት ዓመት በስደት
በሞያሌ ወረዳ የአስተዳደር ወሰን አለመከለል በነዋሪዎች ላይ ያስከተለው ችግር በሞያሌ የአስተዳደር ወሰን በግልጽ አለመቀመጡ ለብዙ ችግር እንደዳረጋቸው ነዋሪዎች ተናገሩ።ባለፉት 27 ዓመታት ከኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በኩል ያለው ወሰን በመንግሥት መፍትኄ ባለመሰጠቱ ለግጭት መንስዔ ሆኖ በሺዎች የሚቆጠሩ ከቤታቸዉ መፈናቀላቸውንም የቦረና ዞን አስተዳደር አስታውቋል።ቦረና ዞንና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል መካከል ያለው የአስተዳደር ወሰን ውሳኔ አለማግኘቱ ለችግር እንደዳረጋቸው ነዋሪዎች ተናገሩ።።
1
748cf393e13eb4959c83780c02d9e931
748cf393e13eb4959c83780c02d9e931
በሀገሪቱ 2 ሚሊዮን ሄክታር የሚጠጋ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ ተከናወነ
በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በተካሄደው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ ከ1 ነጥብ 9 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት መሸፈኑን የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡የተፈጥሮ ሃብት መመናመንና መራቆትን በመቀነስ ምርታማነትን ለማሳደግ ከጥር 1/2009 ዓ.ም ጀምሮ በሃገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በተካሄደው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ ከ1 ነጥብ 9 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት መሸፈኑን አስታወቋል ፡፡በሚኒስቴሩ ከፍተኛ የተፋሰስ ልማት ባለሙያ አቶ ሃይለሚካኤል አየለ እንደገለጹት የአፈርና ውሃ ጥበቃ እንዲሁም የደን ተከላ ሥራዎች አገሪቱ ለአየር ንብረት ለውጥ አደጋ እንዳትጋለጥና የድርቅና የጎርፍ አደጋዎች እንዳይከሰቱ አስተዋጽኦው የጎላ ነው ።ዘንደሮ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ ለማከናወን ታቅዶ የስነ አካላዊ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ በመስራት 167 በመቶ መተግበር ተችሏል ብለዋል ፡፡በህዝብ ንቅናቄ ስራው ላይ ከስልጠና ጀምሮ በቂ ዝግጅት በመደረጉ ከእቅድ በላይ ማከናወን መቻሉን ነው የጠቆሙት ፡፡በህዝብ ንቅናቄ በ6 ሽህ 706 ተፋሰሶች ላይ በተከናወነው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ስራ ከ19 ነጥብ 8 ሚሊዮን በላይ አርሶ አደሮች መሳተፋቸውን ባለሙያው አስታውቀዋል፡፡ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሄክታር በላይ የተጎዳና ቦረቦር መሬት ከሰውና ከእንስሳት ንክኪ በመከላከል መልሰው አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸውንም እንዲሁ፡፡ህብረተሰቡን ከተፈጥሮ ሃብት ልማት ስራው ተጠቃሚ ለማድረግ 200 ሽህ መሬት አልባ ወጣቶችና ሴቶችን በማደራጀት ያገገሙ ተፋሰሶችን አልምተው እንዲጠቀሙ እቅድ መያዙም ተጠቁሟል፡፡በአገሪቱ ባለፉት ዓመታት የተፈጥሮ ሃብት ልማት ስራው ከተጀመረ ወዲህ የተራቆቱ ተራሮች አገግመዋል ፤ጠፍተው የነበሩ እጽዋትም እንደገና በመታየታቸው የአካባቢያቸው ልምላሜ መመለሱን ነው ያስታወሱት-(ኢዜአ) ፡፡
1
961e979e4f61596a63d13528ff38fff3
e1c5f5131adab264e4c781b44d79d164
የሲቪል፣ የፖለቲካ እና ለመብት ጥሰት ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች መብት ላይ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና በዚህ ወቅት የኮሮና ቫይረስ ክትባት ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች እንጂ ለመላ ዜጎች ክትባቱ እንደማይስፈልግ የሀገሪቱ ከፍተኛ የጤና ባለስልጣን ገለፁ። የቫይረሱ ክትባት ጥቅም ላይ በሚውልበት ወቅት በሽታውን በመከላከል ሂደት ላይ ግንባር ቀደም ሚና እየተወጡ ለሚገኙ እና ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ጥቅም ላይ እንደምታውል ተጠቁሟል። ይህም የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በሀገሪቱ የተከናወነው ስራ ለፓሊሲ አውጭዎች መተማመን እንደፈጠረላቸው ያሳየ ነው ተብሏል። የቻይና በሽታ መከላከል እና መቆጣጠር ማዕከል ዳይሬክተር ጋው ፉ ሀገራቸው ቫይረሱ በውሃን ከተቀሰቀሰበት ጊዜ ጀምሮ በርካታ ጊዜያት ተፅዕኖውን መቋቋም መቻሏን ተናግረዋል። ክትባቱን ለማህበረሰቡ ጥቅም ላይ ቢውል ከውጪ እና ከጎንዮሽ ጉዳት ጋር ተያይዞ ያለው ተፅዕኖ መታየቱን ዳይሬክተሩ ገልፀዋል። በመሆኑም በዚህ ደረጃ በዘመቻ ለህብረተሰቡ ክትባት መስጠት አያስፈልግም ያሉት ዳይሬክተሩ ሌላ ወረርሽኝ ከተከሰተ ለውጥ ሊመጣ ይችላል ብለዋል። ይህ ውሳኔም ቻይና ከምዕራባውያን የተለየ አቋም እንዲኖራት ያደረገ ሲሆን፥ በዋነኝነት ክትባት ለመስጠት ቀጠሮ ከያዘችው አውስትራሊያ እንድትላይ አድርጓታል። በቻይና የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ከፀደይ ወቅት ጀምሮ መቀነሱ የሚነገር ቢሆንም፤ በተወሰኑ ጊዜያት ውስጥ ከፍ ያለ ስርጭት ተመዝግቦ ነበር። ሆኖም ሀገሪቱ በፍጥነት በወሰደቻቸው አካባቢዎችን የመዝጋት እና የምርመራ ዘመቻ በተወሰኑ ሳምንታት ውስጥ በቁጥጥር ስር ማዋል እንደቻለች ሲ ኤን ኤን በዘገባው አስፍሯል። ዋና ዳይሬክተሩ ሀገራቸው እነዚህ መረጃዎች ቻይና ቫይረሱን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ መንገዶች እንዳሏት ያመለከቱ ናቸው ብለዋል። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
83a5b4f074ab6e077a054cef32127cd5
72423cf4912d2d37ee98e11862e47f01
በዚምባብዌ ማዕድን ማውጫ ስፍራ በደረሰ አደጋ 20 ሰዎች በአፈር ሲቀበሩ 2 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዛ ሰርጥ በዳቦ መጋገሪያ በተነሳ እሳት ዘጠኝ ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ። በእሳት አደጋው ከሞቱት በተጨማሪ 60 ሰዎች መቁሰላቸውም ነው የተነገረው። ከእነዚህ ውስጥ 14ቱ በፅኑ የቆሰሉ ሲሆን፥ ለህልፈት ከተዳረጉት ውስጥ ደግሞ ስድስቱ ህፃናት ናቸው ተብሏል። በዳቦ ቤቱ ውስጥ ለማብሰያነት ከሚያገግሉት ጋዞች በአንደኛው ላይ የተነሳ እሳት ለአደጋው መንስኤ መሆኑም ተነግሯል።በእሳት አደጋው ሳቢያ በዳቦ ቤቱ አቅራቢያ የሚገኙ መጋዘኖች፣ የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች፣ ፋብሪካዎች እና ሱቆች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ነው የተባለው። ምንጭ፦ አልጀዚራም
0
415d5b748359e2ff23da85595bbd20d2
c440b0204ab25052a451188d12933a53
የጄፍ ቤዞስ ሃብት ሰኞ ዕለት ብቻ በ13 ቢ. ዶላር ጨምሯል
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 21/2012 ዓ.ም (አብመድ) ዓለማቀፉ የገንዘብ ተቋም ለናይጄሪያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል 3 ነጥብ 4 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ማድረጉ ታውቋል፡፡ድጋፉ የተደረገው በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት የነዳጅ ዋጋ በመቀነሱ የሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት እንዳይዳም ለመደገፍ ነው፡፡ ዓለማቀፉ የገንዘብ ድርጅት ቦርድ በኮሮና ወረርሽኝ ለተጎዱ ሀገራት ይህንን ያህል የገንዘብ ድጋፍ ሲያደርግ የመጀመሪያው እንደሆነ በመግለጫው አመላክቷል፡፡ድጋፉ ለናይጄሪያ ትልቅ ፋይዳ የሚኖረውና ሕይወት አድን መሆኑም ተገልጿል፡፡ ድጋፉ የተገኘው የሀገሪቱ ምክር ቤት ለፕሬዝዳንት ሙሐመዱ ቡሃሪ የበጀት ጉድለትን ለመሙላት 2 ነጥብ 36 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር እንዲበደሩ በፈቀደበት ዕለት ነው፡፡የናይጄሪያ ምጣኔ ሀብት በነዳጅ ሃብት ላይ የተመሠረተ ነው፤ ነገር ግን ግን በቅርቡ የነዳጅ ዋጋ ቀንሶ በበርሜል ከ20 የአሜሪካ ዶላር በታች ሆኗል፡፡ ይህም ለሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት ያልተጠበቀ ናዳ ሆኗል፡፡ምንጭ፡- ቢቢሲ በአብርሃም በዕውቀት
0
04d0b6938ac0024088171eb8fa9fc9ef
69aee516ff8c806602a5fe3d4aa4ffd8
ኢትዮጵያ ከአየርላንድ የ446 ሚሊዮን ብር ዕርዳታ አገኘች
የደቡብ ሱዳንን ረሀብ ማስታገስ የቻለ ከፍተኛ የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት መገኘቱ ተገለፀ። ይሁን እንጂ፣ በዚያ አካባቢ ያለው ግጭትና ውዝግብ፣ ሕዝቡን ለከፋ ረሀብ ማጋለጡ ተመልክቷል።ርሀብ ሊወገድ የሚችል ክስተት ይሆን ደቡብ ሱዳን ውስጥ ግን መንግሥትም ሆነ የተባበሩት መንግሥታት የረድዔት ድርጅቶች ሀገሪቱ ውስጥ ያለው ሁኔታ ተስፋ ሰጭ ያለመሆኑን ነው የሚገልፁት፡፡የዕለት ምግባቸውን ለማግኘት የሚዋትቱት ሰዎች ቁጥር ባለፈው የካቲት ወር ከነበረው 4.9 ሚሊዮን ዛሬ ወደ 6ሚሊዮን ከፍ ብሏል፡፡የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
56903d560f7b2ef3161029ec067125a0
56903d560f7b2ef3161029ec067125a0
ቻን 2016፡ ሁለቱ የምዕራብ አፍሪካ ሃገራት ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል
ምዕራብ አፍሪካዊቷ ሃገር ማሊ የካርቴጅ ንስሮቹን ከኃላ ተነስታ 2-1 ረታለች፡፡ ቱኒዚያ የቻን ዋንጫን ለሁለተኛ ግዜ የማሸነፍ የነበራት ፍላጎትም ሩብ ፍፃሜ ላይ ተገትቷል፡፡ በመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ብልጫ የነበራት ቱኒዚያ በሲኤስ ሴፋክሲያን የመሃል አማካይ መሃመድ አሊ መንሱር የ14ኛ ደቂቃ ግብ አማካኝነት መምራት ችላ ነበር፡፡ ከዕረፍት መልስ ማሊዎች ተሽለው የታዩ ሲሆን በ71ኛው ደቂቃ አሊዮ ጀንግ በፍፁም ቅጣት ምት አቻ አድርጓል፡፡ አብዱላሂ ዲያራ ከ9 ደቂቃዎች በኃላ ማሊን ወደ ግማሽ ፍፃሜው የወሰደች ግብ አስቆጥሯል፡፡ጊኒ ዛምቢያን በመለያ ምት አሸንፋለች፡፡ ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ በመሃል ዳኝነት በመራው የሁለቱ ብሄራዊ ቡድኖች ጨዋታ በመደበኛው እና በተጨማሪ 30 ደቂቃ 0-0 ጨዋታቸውን አጠናቅቀዋል፡፡ አላፊውን ቡድን በተሰጠው የመለያ ምት የጊኒው ግብ ጠባቂ አቡዱልአዚዝ ኬታ ሁለት ምቶችን አድኖ የጨዋታው ኮከብ ሁኗል፡፡ ከ14 የፍፁም ቅጣት ምቶችም ውስጥ አምስቱ ተስተዋል፡፡ ኬታ ጊኒ ናይጄሪያን 1-0 ባሸነፈችበት የምድብ ሶስት የመጨረሻ ጨዋታ ላይም አስገራሚ ብቃቱን ማሳየቱ ይታወሳል፡፡የቻን ዋንጫን ከዚህ ቀደም የምዕራብ አፍሪካ ሃገራት አሸንፈው አያውቁም፡፡ ዘንድሮ ከአራቱ የፍፃሜ ግማሽ ተፋላሚዎች ውስጥ ሶስቱ የምዕራብ አፍሪካ ሃገራት መሆናቸው ለመጀመርያ ጊዜ ዋንጫውን የማንሳት ተስፋቸውን አጠንክሮላቸዋል፡፡ማሊ በግማሽ ፍፃሜው ከኮትዲቯር ስትገናኝ ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ከጊኒ ትጫወታለች፡፡ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎቹ በመጪው ረብዕ እና ሐሙስ ይካሄዳሉ፡፡ ረብዕ ጥር 2511፡00 – ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ከ ጊኒ ሐሙስ ጥር 2611፡00 – ኮትዲቯር ከ ማሊ (ፎቶ – ካፍ)
1
b283987f485de3fb12b6d1690e43327e
f9ca375443634fbf04b8648c0f181431
836 ሜትር ታክሲዎች ታሪፍ ወጥቶላቸው በቀጣዩ ሳምንት አገልግሎት መሥጠት ይጀምራሉ
ከ80 በመቶ በላይ የጅቡቲ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከሦስት ወራት በኋላ አገልግሎት መሥጠት እንደሚጀምር ተገለጸ ። ከ700 ሺ በላይ ጅቡቲያውያንን ወይንም ደግሞ 80 በመቶ የሚሆነውን ዜጋዋን ይጠቅማል የተባለው በምስራቅ አፍሪካ ብሎም በአፍሪካ በግዙፍነቱ ቀዳሚ የሆነው የኢትዮ ጅቡቲ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት፤ በቀጣይ ሶስት ወራት ውስጥ ተመርቆ ለአገልግሎት ይበቃል ተብሏል፡፡ከሁለት ዓመት በፊት እኤአ በ2015 የመሰረተ ድንጋይ የተቀመጠለት የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ በቻይናው ሲጂሲኦሲ የሥራ ተቋራጭ ግንባታው እየተከናወነ ይገኛል ። ፕሮጀክቱ ለጅቡቲያውያን የዘመናት የውሃ ችግር መፍትሔን ይዞ የሚመጣ ነው ሲሉ የመሰረተ ድንጋዩ በተቀመጠ ሰዓት የተናገሩት የጅቡቲው ፕሬዝደንት እስማኤል ኦማር ጊሌ ተናግረዋል ።ኢትዮጵያ ከጉርብትናም ባሻገር ለአገራቸው ህልውና የድርሻዋን እያበረከተች ያለች አገር ናት ሲሉም የጅቡቲ ፕሬዚደንት መናገራቸውን የቻይናው ሲጂቲ ኤን ዘግቧል፡፡ከኢትዮጵያ ሃዳገላ ከተማ እስከ ጅቡቲዋ አሊ-ሳቤህ፣ ዲክሂል፣ አርታ እና መዲናዋ ድረስ የሚዘልቀው የመጠጥ ውሃ ዝርጋታው 102 ኪሎ ሜትር የውሃ ማሠራጫ መስመር እንዳለውም ተጠቁሟል፡፡የግንባታው በጀት ከቻይናው ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ በድጋፍ የተገኘ መሆኑም ነው የተነገረው፡፡እንዲህ አይነቱ ግዙፍ ድንበር ተሸጋሪ ፕሮጀክት በሁለት አገራት መካከል ሲገነባ ይ የመጀመሪያው ባይሆንም ከቀዳሚዎቹ ተርታ ነው ተብሏል፡፡የምስራቅ አፍሪካን በመሠረተ ልማት በኢኮኖሚ እና እርስ በእርስ ግንኙነት ለማስተሳሰር በሚደረገው ጥረት የጎላውን ሚና እንደሚጫወት ተነግሯል፡፡ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ በመሠረተ ልማት ትስስር በቀዳሚነት የሚጠቀሱ ሲሆኑ በቅርቡ የተመረቀውን የባቡር ፕሮጀክትን ጨምሮ ሌሎች የመሰረተ ልማቶችን እያከናወኑ እንዳሉም ሲጂቲ ኤን አስነብቧል፡፡
0
553e4f721ab0c8edb6534bb61d37e0e0
41d71f8447375360cb5109417b80a5d8
አንበሳ ባንክ፤ የወኪል ባንክ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ከአንድ መቶ ሺህ በላይ መድረሱን አስታወቀ
አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ‹ፕላቲኒየም ኮ ብራድድ› የተሰኘ አዲስ የአየር መንገድ የጉዞ ትኬት የክፍያ መፈጸሚያ ካርድ ሥራ ላይ ማዋላቸውን አስታውቀዋል፡፡አገልግሎት ላይ የዋለውን ካርድ አስመልክቶ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያምና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንትና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ባጫ ጊና በጋራ ትናንት በስካይላይት ሆቴል በሰጡት መግለጫ ደንበኞች የአየር መንገድ የጉዞ ትኬት ለመግዛት እንደሚያስችል ገልጸዋል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም እንደተናገሩት፤ በጋራ የተሰየመው አዲሱ የክፍያ ካርድ ለአየር መንገዱ ደንበኞች ጊዜን በመቆጠብ ከፍተኛ ጠቃሜታ ያስገኛል፡፡ ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው መመዝገብ፣ ክፍያ መፈጸም፣ ትኬት መቁረጥና ሌሎች አገልግሎቶችን እንዲያገኙ ያስችላቸዋል፡፡ ካርዱ የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት ከማስቻሉ በተጨማሪም አየር መንገዱ አገልግሎቱን ከወረቀት ነፃ ለማድረግ እያደረገ ያለውንም ጥረት እንደሚያግዝ አስረድተዋል፡፡እንደ አቶ ተወልደ ማብራሪያ አየር መንገዱ ከዚህ ቀደምም ከንግድ ባንክ ጋር በመሆን የተለያዩ አገልግሎቶችን ሲሰጥ ነበር፡፡ አገልግሎቱን ዲጂታላይዝ ለማድረግ እያደረገ ባለው ጥረት ውስጥ ንግድ ባንክ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡ በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ውስጥ የትኬት ሽያጭ 40 በመቶ ዲጂታል ሆኗል፡፡ በ10 ወር ውስጥ ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ የትኬት ሽያጭ በዲጂታል መንገድ ተከናውኗል፡፡ የንግድ ባንክ ፕሬዚዳንትና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ባጫ ጊና በበኩላቸው፤ አገልግሎቱ በተለይም ሼባ ማይልስ ተጠቃሚዎችን ተደራሽ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡ የካርዱ ተጠቃሚዎች ማበረታቻ እንደሚኖራቸው ጠቁመዋል፡፡ ካርዱ ሰዎች የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያበረታታ መሆኑን የተናገሩት አቶ ባጫ፤ ንግድ ባንክ ከዚህ ቀደም በተለያዩ አገልግሎቶች አሰጣጥ ዙሪያ ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን ለመፍታት ከፍተኛ ሥራዎችን ሲሰራ መቆየቱን አንስተዋል፡፡አዲስ ዘመን ጥቅምት 27/2012መላኩ ኤሮሴ
0
9aa732fb70db2f9812a846710baaac34
4dc6628f4c8847039caaafa5da510fbf
የፌዴራል መንግስት የመሬት ይዞታ አያያዝን ለማዘመን የሚያስችል ስራ እየተሰራ ነው
መንግስት በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተውን የድርቅ አደጋ ለመከላከል የተቀናጀ ስራ እያከናወነ መሆኑን የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አስታወቁ፡፡ምክትል ጠቅላይ ሚኒስት ደመቀ መኮንን በተለይ ለዋልታ ኢንፎርማሽን ማዕከል እንደገለጹት በአገሪቱ የተወሰኑ አካባቢዎች በተከሰተው ምክንያት አንድም የሰው ሕይወት እንዳይጠፋና እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንዳይደርስ መንግስት ርብርብ እያደረገ ነው ብለዋል፡፡ባለፈው ዓመት መደበኛ የበልግ ምርት የሳሳ ስለነበር፣ በኢሊኖ ክስተት ምክንያት መደበኛው የመኸር ወቅት በመዛባቱ ችግሩ መባባሱን የገለጹት ምክትል ጠቅላይ ሚኒትር ደመቀ ድርቁ እየሰፋ በመምጣቱ የተጎጂ ወገኖች ቁጥሩ 8 ነጥብ 2 ሚሊየን ደርሷል ብለዋል፡፡በአደጋው ተጎጂ ለሆኑ ወገኖች አስፈላጊ ድጋፍ እየተደረገ ሲሆን በዚህ የድርቅ አደጋ አንድም ህይወት እንዳይጎዳ በቁርጠኝነት እየተሰራ እንደሆነm ገልጸዋል፡፡ ከ3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የዕለት ተዕለት ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የገለጹት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መንግስት የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ አውጥቶ እየሰራ እንደሆነ ተናግረዋ፡፡መንግስት እያደረገ ካለው የእለት ደራሽ እርዳታ ጎንለጎን የየአካባቢው ሕብረተሰብ የአደጋው ተጎጂ ለሆኑ ወገኖቹን ከፍተኛ እገዛ እያደረገ እንደሚገኝም አቶ ደመቀ ጠቁመዋል፡፡ የውሃ አቅርቦት እጥረት በከፋ ደረጃ ባጋጠማቸው አካባቢዎች በቦቴዎች ውሃ በማማላለስ ህይወት የመታደጉ ስራ ፋታ በማይሰጥ መልክ እየተሰራ እንደሚገኝም ምክትል ጠቅላይ ሚኒትር ደመቀ መኮንን ተናግረዋል፡፡አቶ ደመቀ አያይዘውም ችግሩን የከፋ ካደረጉት ነገሮች አንዱ የእንስሳት መጎዳት መሆኑን ጠቁመው እንስሳትን ወደ ሌሎች ያልተጎዱ ስፍራዎች የማንቀሳቀስ ስራ እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡ እንዘደዚህ ዓይነቱን አደጋ በበቂ ሁኔታ መከላከል የሚቻለው ዘላቂ ልማታችንን በማጠናከር ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፉት አመታት በአንዳንድ አካባቢዎች የተሰራው የተፈጥሮ ሃብት እንክብካቤ ስራ ከፍተኛ እገዛ ማድረጉን ተናግረዋል፡፡አቶ ደመቀ አያይዘውም አሁንም ቢሆን የውሃ ጥያቄ ቁልፍ ሆኖ ሊቀጥል እንደሚችል በመገንዘብ ለእንስሳትም ሆነ ለሰው ሊሆን የሚያስችል ውሃን ለማልማትና ተደራሽ ለማድረግ ርብርብ እየተደረገ መሆኑ ገልሰጸዋል ሲል ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል፡፡
0
4f781a6ef3c9cea2e3ccf65c71c97bfe
11b227aeb640a3d22d41606091276414
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በአንድ የቢሮው ህንጻ ላይ የደረሰው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን አስታወቀ
በእንግሊዝ ለንደን ከተማ የሚገኝ ግሬንፌል የመኖሪያ ህንጻ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ እስካሁን የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።የለንደን ከተማ ፖሊስ ኮማንደር ስቱዋርት ኩንድይ፤በምእራብ ለንደን የሚገኘው ባለ 24 ወለል ህንጻ ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ ላይ “እስካሁን 6 ሰዎች መሞታቸውን ላረጋግጥላቹ እችላለው፤ ሆኖም ግን የነብስ አድን ስራ በሚጠናቀቅበት ወቅት የሟቾች ቁጥር ከዚህም በላይ ሊጨምር ይችላል” ብለዋል።በስፍራው የደረሱ የእሳት አደጋ ሰራተኞች በርካታ ቁጥር ያለው ሰው ማትረፍ የቻሉ ሲሆን፤ እስካሁን ከ50 በላይ ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ነው የተመለከተው ፡፡ “የተጎጂዎችን ማንነት መለየት ጊዜ ሊወስድ ይችላል” ያሉት ኮማንደሩ፤ “የእሳቱ መንስኤ እንዲህ ነው ብሎ ለመናገርም ጊዜው ገና ነው” ብለዋል።ከእሳት አደጋው ተርፈው መውጣት የቻሉ ከ70 በላይ ሰዎች ወደ ህክምና ስፍራ ተወስደው ህክምና የተከታተሉ ሲሆን፤20 ሰዎች ደግሞ አስጊ ሁኔታ ውስጥ መሆናቸውንም አስታውቀዋል።በስፍራው የነበሩ የአይን እማኞች እንደገለጹት፤ ህንጻው ከስር እየጋየ በነበረበት ሰዓት ህንጻው ላይ የነበሩ ሰዎች ለእርዳታ ጥሪ ድምጽ ሲያሰሙ እና ልጆቻቸውን እንዲያድንሉቻው በመማጸን በመጮህ ላይ ነበሩ።እሳቱ እኩለ ሌሊት ላይ እንደተነሳ የጠቆሙት የዓይን እማኞች፤ በመጀመሪያ የሞባይል ስልክ አሊያም የባትሪ ብርሃን የሚመስል ብርሃን አየን ይላሉ።በኋላ ላይም ህንጻው ላይ የሚኖሩ ሰዎች በመስኮታቸው በኩል በመውጣት ድረሱልን አድኑን እያሉ መጨው ጀመሩ፤ የተወሰኑት ነዋሪዎች ደግሞ ልጆቻቸውን አዝለው ነበር ብለዋል።በርካታ ሰዎችም በእሳቱ ታግተው ህንጻው ውስጥ መቅረታቸውንም ገልጸዋል።እስካሁን እሳቱ ያልጠፋለት ባለ 24 ወለል ህንጻው ሊደረመስ ይችላል የሚል ስጋት የፈጠረ ሲሆን፤የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬዛ ሜይ በደረሰው አደጋ እና በጠፋው የሰው ህይወት ማዘናቸውን ገልጸዋል።(ቢቢሲ)
0
dc3964228d0ec356c4de2c8baf4ad234
becf54d78c5c12c3d91ace21323c713e
ከሁለት ሺህ በላይ ኢትዮጵያዊያን በታንዛኒያ እሥር ቤቶች
አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሱዳን በከፍተኛ መጠን ዝናብ እና በጎርፍ አደጋዎች ሳቢያ ከ65 በላይ ሰዎች ህይውት ሲያልፍ፤ ከ14 ሺህ በላይ ቤቶች መውደማቸውን የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል።የሱዳን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር በትናንትናው እለት በሰጠው መግለጫ ነው በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በጎርፍ አደጋዎች ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን ያስታወቀው።ሚኒስቴሩ በመግለጫውም በጎርፍ አደጋዎቹ እስካሁን ከ65 በላይ ሰዎች ህይወት ማለፉን እና ከ14 ሺህ በላይ መኖሪያ ቤቶች ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን አስታውቋል።በተጨማሪም 30 ሺህ 400 ቤቶች ላይ ጉዳት ደርሷል ያለው ሚኒስቴሩ፥ ከ700 በላይ የቀንድ ከብቶችም በጎርፍ አደጋዎቹ መሞታቸውን ገልጿል።ከ2 ሺህ በላይ በወርቅ ማውጣት ላይ የተሰማሩ ሰዎችም በምስራቅ ጋዳሪፍ ባለው ከፍተኛ የአየር ፀባይ ሳቢያ መውጫ ማጣታቸውንም የሱዳን ዜና አገልግሎት ዘግቧል።14 ትምህርት ቤቶችም በጎርፍ አደጋዎቹ ወድመዋል የተባለ ሲሆን፥ ከ1 ሺህ 600 በላይ የመጠጥ ውሃ መሰረተ ልማቶች ደግሞ ከጥቅም ውጭ መሆናቸውን በሱዳን የተመድ የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታውቋል።የአባይ (ናይል) ወንዞች የሚያልፍባቸው የሱዳን ግዛቶች ላይ የጎርፍ አደጋዎቹ መድረሱ የተገለፀ ሲሆን፥ ከእነዚህም ውስጥ ጀዚራ፣ ጋዳሪፍ፣ ምእራብ ኮርዶፋን እና ደቡብ ዳርፉር ክልሎች ዋነኛዎቹ ተጎጂዎች መሆናቸውም ታውቋል።በያዝነው ነሃሴ ወር እንዲሁም በቀጣይ መስከረም ወር በሱዳን ከፍተኛ የዝናብ መጠን እንደሚጠበቅ ያስታወቀው የሀገሪቱ ሜትሪዮሎጂ ኤጀንሲ፤ ሌሎች አደጋዎች ሊደርሱ እንደሚችሉም አሳስቧል።ምንጭ፦ aljazeera.com#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
965a439dc277664de98024fe959c63c7
50ac46f93076f1b1ee35c5eb32733ac0
ቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክን መሰረዝ ግን መፍትሄ አይሆንም- ኦሎምፒክ ኮሚቴ
በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ብዙሀንን ያሳተፈ የስፖርት መርሀ ግብር ዛሬ ተካሄደ፡፡በመርሀ ግብሩን ያስጀመሩት የፌራደል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር እንደሻዉ ጣሰዉ፣ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ፣ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዘዳንት ዶክተር አሸብር ወልደጊየርጊስ እና የስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ርስቱ ይርዳዉ ናቸዉ፡፡ኮሚሽነር እነዳሻዉ እንደተናገሩት ይሄ ጅምር ስለሆነ እንጅ በየቀኑ መደረግ ያለበት ተግባር ነዉ ብለዋል፡፡የብዙሀን ስፖርት በሁሉም የሀገሪቱ ከተሞች መስፋፋት እንደሚገባዉ የተናገሩት ደግሞ የኢትጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዘዳንት ዶክተር አሸብር ወልደጊየርጊስ ናቸዉ፡፡በአዲስ አበባ የብዙን ስፖርት ከማስፋፋት ባሻገር በከተማዋ ባሉት 116 ወረዳዎች የስፖርት ማዘዉተሪያ ቦታዎች በመገንባት ላይ እናዳሉ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ ገልፀዋል፡፡እንደ ምክትል ከንቲባ ገለፃ በመሰራት ላይ ካሉት 60 ዎቹ ተጠናቀዋል፡፡ኮሚሽነር ርስቱ በበኩላቸዉ የብዙሀን ስፖርት የጋራ ሀገራዊ አጀንዳ ለመቅረፅና ለሰላም ጣቃሚ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
0
cc43a97d3cc11ec8593efbb9b1af6271
cc43a97d3cc11ec8593efbb9b1af6271
እነ አቶ ጃዋር መሀመድ፣ በቀለ ገርባና ሀምዛ አዳነን ጨምሮ 18 ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀርበው ክስ ተመሰረተባቸው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እነ አቶ ጃዋር መሀመድ፣ በቀለ ገርባና ሀምዛ አዳነን ጨምሮ 18 ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀርበው ክስ ተመስርቶባቸዋል።ተከሳሾቹ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ህገ መንግስትና ጸረ ሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ቀርበው ክሱ ደርሷቸዋል።ፍርድ ቤቱ ማንነታቸውን የማረጋገጥ ስራ የሰራ ሲሆን፥ በዚህም አቶ ጃዋር የፖለቲካ አመራር መሆናቸውን እና ባለትዳርና 1 ልጅ አባት መሆናቸውን እንዲሁም በሂዩማን ራይት ማስተርስ መያዛቸውን በአዲስ አበባ ኗሪ መሆናቸውን አስመዝግበዋል።አቶ በቀለ ገርባም የአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ነዋሪ መሆናቸውን፤ መምህርና እድሜያቸው 60 ዓመት እንደሆነ እንዲሁም ባለትዳርና የ6 ልጆች አባት መሆናቸውን አስመዝግበዋል።ሌሎችም በተመሳሳይ ማንነታቸውን አስመዝግበዋል።ከምክትል ኢንስፔክተር እስከ አምሳ አለቃ ደረጃ ማእረግ ያላቸው 6 ግለሰቦችም ማእረጋቸው በክሱ ባለመካተቱ ማረጋቸው እንዲመዘገብ አድርገዋል።በሌላ ክስ ተመስርቶባቸው ማረሚያ ቤት የሚገኙት አቶ ደጀኔ ጣፋ እና መስተዋርድ ተማም በችሎቱ አልቀረቡም።እንዲሁም አቶ ደጀኔ ጉተማ፣ ብርሀነ መስቀል አበበ፣ ፀጋዬ አራርሳ ያልቀረቡ ሲሆን፥ በችሎት ለተጠራው የኦ.ኤም.ኤን ተወካይ የሆነ እኔነኝ ብሎ ያስመዘገበ ሰውየለም።ጠቅላይ አቃቤ ህግ በተከሳሾቹ ላይ ላይ እንደየተሳትፏቸው በ1996 የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀፅ 240 በመተላለፍ ብሔርን እና ሐይማኖትን መሰረት ያደረገ የእርስ በርስ ግጭት በመቀስቀስ አንዱ ወገን በሌላው ወገን ላይ እንዲነሳሳ በማድረግ፣ የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1176/2012፣ የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል አዋጅ ቁጥር 761/2004 እና የጦር መሳሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1177/2012 በመተላለፍ በፈፀሙት ወንጀል ነው መስከረም 6 ቀን 2013 ዓ.ም በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት በመዝገብ ቁጥር 260215 አስር ተደራራቢ ክሶች ያስከፈተው።በታሪክ አዱኛ
1
e8ad6712ae375c42729c725026cbdad6
e8ad6712ae375c42729c725026cbdad6
አልተገናኝቶም
ሰዎች በወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ ሲፈለጉ ኅብረተሰቡ በቀላሉ መጠቆም እንዲችል ተጠርጣሪዎች በቅርብ ጊዜ የተነሱት ፎቶ በተለያዩ መንገዶች እንዲሰራጭ ይደረጋል፡፡ ይህም ተጥርጣሪዎች ወዲያው የመያዝ ዕድላቸውን ከማስፋቱም በላይ የፖሊሶችንም የፍለጋ ድካም የሚያቃልል ነው፡፡ ኦዲቲ ሴንትራል የተሰኘው ድረ ገጽ ከወደቻይና ይዞት ብቅ ያለው መረጃ ግን ‹‹ፖሊስ ይፈለጋል!›› በሚል በድረ ገጹ ለሕዝብ ባሰራጨው የተጠርጣሪ ፎቶ ምክንያት ‹‹መሳቂያ መሳለቂያ›› ሆኗል ይለናል፡፡ ነገሩ እንዲህ ነው፡፡ በቻይና ዤንዢዮንግ ግዛት ፖሊስ ጂ ኪንጋሂ የተሰኘውን የአስራ ሰባት ዓመት ታዳጊ ተጠርጣሪ ፎቶ ‹‹ይፈለጋል!›› በሚል በድረ ገጹ ያሰራጫል፡፡ ‹‹ይፈለጋል!›› በሚል የተሰራጨው የታዳጊው ፎቶ ገና ትምህርት ያልጀመረ ሕፃን የሚመስል መሆኑ ደግሞ ነገሮችን የበለጠ እንዲወሳሰቡ ያደርጋል፡፡ ተጠርጣሪው ዕድሜው አስራ ሰባት የሞላው ቢሆንም፤ በዚህ ዕድሜ እርሱን የሚገልፅ አንድም ፎቶ ባለማግኘቱ ‹‹በሕፃንነቱ የተነሳውን ፎቶ ለመጠቀም ተገድጃለሁ›› ሲልም ፖሊስ ይገልፃል፡፡ በጥብቅ ከሚፈለጉ ሌሎች ተጠርጣሪ ግለሰቦች ጋር በድረ ገጽ የተለቀቀው የእምቦቀቅላው ፎቶም ብዙዎችን ማነጋገር ይጀምራል፡፡ በርካቶች ፎቶውን በማህበራዊ ድረ ገፆች አማካኝንት መቀባበላቸውን ተከትሎም ፖሊስ መሳቂያና መሳለቂያ ሆኖ ቁጭ ይላል፡፡ ስህተት መስራቱ የገባው ፖሊስ ታዲያ በማግስቱ ፎቶው በስህተት መለቀቁን በማመን ይቅርታ ይጠይቃል፡፡ ተጠርጣሪው ግለሰብ በቅርቡ የተነሳው ፎቶ የሌለ በመሆኑ የሕፃንነት ፎቶውን እንደተጠቀመም ያስረዳል፡፡ ፖሊስ ያቀረበው ምክንያት ነገሮችን የበለጠ በማወሳሰቡና ከበርካታ ሰዎች ተቃውሞ በመምጣቱም ፖሊስ በድረ ገጹ የለቀቀውን ፎቶ ያወርደዋል፡፡ በቻይና ተወዳጅ በሆኑት ዊቻትና ዌቦ በተሰኙ የማህበራዊ ትስስር ገፆች የተጠርጣሪው ጂ ኪንጋሂ ፎቶ መሰራጨቱን ተከትሎ ሰዎች በዤንዢዮንግ ፖሊስ የተለቀቁ ተፈላጊውን ተጠርጣሪ ምስል ማጥፋት ሲጀምሩ ፖሊስ ለ‹‹ይፈለጋል›› ዳግም የለቀቃቸውን የተጠርጣሪውን ሌሎች ሁለት የሕፃንነት ፎቶዎች ያገኛሉ፡፡ በዚህም ፖሊስ በድጋሚ ስህተት መስራቱ ይገባዋል፡፡ ሁለቱንም የተጠርጣሪውን ፎቶ ከድረ ገጹ ያወርዳል፡፡ ለተፈጠረውም ስህተት ምንም ዓይነት ማስተባበያ ሳያቀርብ ጥፋተኛ መሆኑን አምኖ ይቅርታ መጠየቁንና ከዚህ ስህተት በመማርም ከዚህ በኋላ ተመሳሳይ ስህተት እንደማይደግም መናገሩን ዘገባው አመልክቷል፡፡አዲስ ዘመን መጋቢት 17/2011በ
1
8ea9e14710ac976029b424d539d7727d
3b3c07159a837add86b0f0d8c61801f3
ቻይና 1 ሽህ አልጋዎች ያሉት ሆስፒታል በ48 ሰዓታት ገንብታ ሥራ አስጀመረች፡፡
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በየዕለቱ በኮሮና ቫይረስ አዲስ የሚያዙ ሰወች ቁጥር በ48 ነጥብ 2 በመቶ መቀነሱን የሃገሪቱ ጤና ኮሚሽን አስታወቀ።ከፈረንጆቹ የካቲት 4 እስከ 11 ባሉት ቀናት በሃገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰወች ቁጥር መቀነሱን ነው ኮሚሽኑ ያስታወቀው።ማክሰኞ 2 ሺህ 15 አዳዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች የተገኙ ሲሆን፥ ይህም ከስምንት ቀን በፊት ከነበረው አዳዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር ጋር ሲነጻጸር በ1 ሺህ 872 ቀንሷል ነው የተባለው።ከዚህ ባለፈም ቻይና ግዛቴ በምትላቸው ሃገራትና ራስ ገዝ አካባቢዎች በቫይረሱ የሚጠቁ ሰዎች ቁጥር በ37 ነጥብ 3 መቀነሱንም ኮሚሽኑ ገልጿል።በተጨማሪም ከሆስፒታል አገግመው የሚወጡ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጭማሪ አሳይቷልም ነው ያለው ኮሚሽኑ በሰጠው መግለጫ።በዚህም አሁን ላይ ከቫይረሱ የማገገም እድል ከሁለት ሳምንት በፊት ከነበረበት 1 ነጥብ 3 በመቶ አሁን ላይ ወደ 10 ነጥብ 6 በመቶ ከፍ ብሏልም ነው ያለው።እስከ ማክሰኞ ድረስም 4 ሺህ 740 ሰዎች ከቫይረሱ ሙሉ በሙሉ አገግመው ከሆስፒታል መውጣታቸውን የኮሚሽኑን መረጃ ዋቢ ያደረጉ ዘገባዎች ያመላክታሉ።ኮሚሽኑ ሁኔታው አሳሳቢ ቢሆንም ውጤታማ እርምጃዎች ከተወሰዱ በኋላ አበረታች ለውጦች ተመዝግበዋል ብሏል።ምንጭ፦ ሲ ጂ ቲ ኤንትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
0bdf0feb9049fe42b85a986279240a09
0bdf0feb9049fe42b85a986279240a09
እኛ እንደ ሰርገኛ ጤፍ ልንለያይ አንችልም – ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እኛ ኢትዮጵያውያን እንደ ሰርገኛ ጤፍ ነን፤ ልንለያይ አንችልም ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ።ምክትል ከንቲባዋ በጃንሜዳ የጥምቀት በዓል ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልዕክት፤ “ጥምቀት የመልካችን ሰሌዳ የገጽታችን መገንቢያ ነው” ብለዋል።አዲስ አበባን በጥምቀት ምሳሌነት ልናያት እንችላለን፤ ያሉት ወይዘሮ አዳነች ከተማዋ ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለልዩ ልዩ አገሮች ዜጎች መኖሪያ መሆኗን አውስተዋል።ከተማዋ ለሁሉም የምትበቃ እንደሆነችም አስገንዝበዋል።ጠርዝ ለጠርዝ በቆመን አገር ለመገንባት፣ እግዚአብሔርን ለማምለክና በዓላትን ለማክበር አንችልም ብለዋል።በመሆኑም በአንድ ነገር ልዩነት ቢኖርም በሌላው መተሳሰር መኖሩን በመረዳት በአንድነት መቆም እንደሚገባ ገልጸው፤ እኛ ኢትዮጵያውያን እንደ ሰርገኛ ጤፍ ነን፤ ልንለያይ አንችልም ብለዋል።በተስፋ፥ በመከባበር፣ በመረዳዳትና በመተሳሰብ በመስራት ለስኬት መብቃት እንደሚቻል ገልጸዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
cbab2d8a7dfb7fb628532cc207959ff4
01a5653edea8711806f09a0d5f07a748
ተቀላቅለው ሲሸጡ የነበሩ የምግብ ዘይቶች በቁጥጥር ስር ዋሉ።
የመንግስትን ሀብትና ንብረት በመመዝበር የተጠረጠሩ የስራ ሀላፊዎችን በቁጥጥር ስር የማዋሉን ተግባር እንደቀጠለ መንግስት ገልጿል።ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባገኘው መረጃ መሰረት ዛሬም አምስት በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ የኢትዮጵያ ባህር ትራንዚትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል። በዚህም መሰረት፦
0
1989b320786b15c78ced6b37d43a663e
1989b320786b15c78ced6b37d43a663e
በመከላከያ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በአሜሪካ ስኬታማ ውይይትማድረጉ ተገለፀ
በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ የተመራ ከፍተኛ የወታደራዊ አመራሮች ልዑካን ቡድን ከአሜሪካ ወታደራዊ አመራሮች ጋር ስኬታማ ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡ ውይይቱ የኢትዮጵያ እና የአሜሪካን የሁለትዮሽ የመከላከያ ትብብር ለማጠናከር ያለመ መሆኑንም በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ በማህበራዊ ገጻቸው አስታውቀዋል። አሜሪካን በተካሄደው የሁለቱ አገራት ውይይትም የመከላከያ ሚኒስትሩን ጨምሮ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም ጀነራል አደም ሙሀመድና ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ተሳትፈውበታል፡፡ ኢትዮጵያና አሜሪካ ወታደራዊ ትብብር የጀመሩት ቀደም ባሉ ዓመታት ሲሆን በተለይ ሽብርተኝነትን በመከላከል ረገድ ተጠቃሽ ትብብር አላቸው፡፡መረጃዎች እንደሚያሳዩት 1903 የኢትዮጵያና አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት መጀመራቸው ይታወሳል፡፡ እ.ኤአ በ1993 የንግድ ልውውጥ 85 ነጥብ ሦስት ሚሊዮን ዶላር የነበረ ሲሆን በየዓመቱ እያደገ መጥቶ እኤአ በ2017 አሜሪካና ኢትዮጵያ ከአንድ ነጥብ 144 ሚሊዮን ዶላር በላይ የንግድ ልውውጥ አድርገዋል። በዚህም ኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ የተለያዩ ምርቶችን ልካ 292 ነጥብ አራት ሚሊዮን ዶላር ስታገኝ ከአሜሪካ ደግሞ 852 ነጥብ አራት ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ዕቃዎችን በተለይ ደግሞ ቦይንግ አውሮፕላኖችን አስገብታለች።የኢትዮጵያንና የአሜሪካን የሁለትዮሽ የመከላከያ ትብብር በርካታ ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን ባለፈው ዓመት በአዲስ አበባ ተመሳሳይ ውይይት ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡አዲስ ዘመን ህዳር 26/2012 በጋዜጣው ሪፖርተር
1
ac3f262f48c84156fc115050f5563c70
31c2a804024b5b6a7e525d9aa28cb18d
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ“ሸገር ማስዋብ” ፕሮጀክት 500 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ከተሞችን አቅም ለማጠናከር የሚያግዝ 600 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ፡፡ድጋፉ በ73 የሀገሪቱ ከተሞች ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆን 6 ነጥብ 6 ሚሊየን ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ ይገመታል።መሰረተ ልማቶችን ለማስፋፋት የሚውለው ይህ ድጋፍ ከተሞች ለነዋሪዎቻቸው ምቹ እንዲሆኑ በማገዝ የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እንደሚረዳ ተገልጿል።በባንኩ የአለም አቀፍ ልማት ማህበር የጸደቀው ድጋፍ በሃገሪቱ ከከተሞች መስፋፋት ጋር ተያይዞ የሚገጥሙ ፈተናዎችን ለመወጣት እንደሚያግዝ ተገልጿል።ኢትዮጵያ በከፍተኛ ሁኔታ የከተሞች እድገት እየተስፋፋባቸው ከሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት አንዷ መሆኗ ይታወቃል።በኢትዮጵያ የከተማ ነዋሪዎች ቁጥር በየአመቱ በ3 ነጥብ 8 በመቶ ያድጋል። ይህም ከተሞቹ ለነዋሪዎቻቸው የሚያስፈልጋቸውን መሰረተ ልማት ለማዳረስ እና የስራ እድልን በበቂ ሁኔታ ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት አክብዶት ቆይቷል፡፡ባንኩ ያደረገው ድጋፍ እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ይውላል ነው የተባለው፡፡የዓለም ባንክ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ከተሞች የሚስተዋሉ መሰል ችግሮችን ለመቅረፍ የተለያዩ ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
0
b91294f77eea1ceb00beabac94bb5585
6c5c00c57e9ca4b90c083953be123175
የኢትዮጵያ ሳተላይት በቀን 40 ሺህ ዶላር ግምት ያለው መረጃ አንደምትልክ የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
በቻይና ድጋፍ ወደ ጠፈር የተላከችው የዚህች ሁለተኛ ሳተላይት ሥራ የመሬት ምልከታ መረጃ ማሰባሰብና ወደ ምድር ጣቢያ መላክ መሆኑን የኢትዮጵያ የጠፈር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትአስታውቋል።ኢትዮጵያ ባለፈው ዓመት ETRSS-1 የተባለች የመጀመሪያዋን ሳተላይት ባለፈው ዓመት ታኅሣስ 2012 ዓ.ም ማምጠቋ ይታወሳል።“ETRSS-1” መሬትን እየቃኘችና በፎቶ የተደገፉ መረጃዎችን እየላከች መሆኗን የጠፈር ሳይንስ እናቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ይሽሩን ዓለሙ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።ሳተላይቷ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቆጣጠር የሚደረጉ ጥረቶችን ለማግዝ፣ ከግብርና ጋር የተያያዙጥናትና ምርምሮችን ለማከናወንና ሌሎች ለመሠረተ ልማት አገልግሎት የሚውሉ መረጃዎችንበማሰባሰብ ላይ ስትሆ ትናንት የመጠቀችው ET-Smart-RSSም ከቀድሞዋ ETRSS1 ጋር ተመሳሳይ ተልዕኮእንዳላት ዶ/ር ይሽሩን ተናግረዋል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
0
44d6be78a2a90a8336146fc8b0885008
b54fe1e022d40ee4a6b40f9f5fd0302b
የሀገር በቀል ዕውቀቶችን በተግባራዊ ምርምሮች በማሳደግ ለበለጸገ የማኅበረሰብ ለውጥ ሽግግር መጠቀም ያስፈልጋል ተባለ፡፡
የአየር ንብረት ለውጥ በኢትዮጵያ ያለውን የጤና ችግር ሊያባብስ እንደሚችል የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ። በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚከሰት ከፍተኛ ሙቀት፥ ድርቅ፥ በእጅጉ የተዛባ ዝናብና የሚከተለው ጎርፍ፥ አገሪቱን ለተለያዩ የጤና ቀውሶች ሊዳርጋት እንደሚችል ጠቆመ።
0
e37dbb138271759ac7507d58c5d86e5d
3b63e4e76bd4036c334c0d7a78bb97c3
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የሐረር ከተማ መሰረተ ልማቶችን ጎበኙ
የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትርና የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ልዩ መልዕክተኛ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ዛሬ ወደ ደቡብ ሱዳን አቅንተው ከፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ እና በደቡብ ሱዳን እና በኢትዮጵያ መካከል የጋራ የልማት ፕሮጀክቶችን ማከናወን በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል፡፡ የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ቢትሪስ ካሚሳ ከውይይቱ በኋላ ለመገናኛ ብዙኃን ባደረጉት ንግግር፣ ኃይለማርያም ደሳለኝ በኢትዮጵያ ስላለው የፖለቲካ ሁኔታ እና አሁን በሀገሪቱ መረጋጋት እየተፈጠረ ስለመሆኑ አስረድተዋል፡፡ ሚኒስትሩ ቢትሪስ ካሚሳ እንዳሉት ፣ ከኢትዮጵያ ጋር የሚከናወኑ የጋራ የልማት ፕሮጄክቶችን እንዲከታተሉ የተለያዩ ሚኒስትሮችን ሰይመዋል፡፡ ሀገሪቱ ሰላምና መረጋጋት በማግኘቷ ፣ ጊዜው ፊቷን ወደ ልማት የምታዞርበትስለመሆኑ ሚስትሩ መናገራቸውንም የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በበኩላቸው የአፍሪካን ቀንድ ማህበረሰብ ወደ አንድነት በማምጣት የኢኮኖሚ ፣ መሰረተ ልማት እና ንግድ እንዲሁም የኢንቨስትመንት ትስስርን ለመፍጠር ከአመራሩ ጋር ተቀራርበው እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡ ፡፡ በደቡብ ሱዳን እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ያላቸውን ቁርጠኝነትም ለፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ገልጸዋል፡፡ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት በደቡብ ሱዳን መረጋጋትን ለማምጣት የሰጡትን አመራርም አቶ ኃይለማርያም አድንቀዋል፡፡
0
1479ba703124a7d539573007b17cd0b8
074790b58d8841b79b02be17cfe65f7d
የአፍሪካ ህብረት ሱዳንን አገደ
– ኢትዮጵያ የምታካሂደው የመሰረተ ልማት ግንባታዎች ሱዳንን ጨምሮ ለሌሎች የአፍሪካ አገራት አርአያ የሚያደርጋት መሆኑን በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረጉ ያሉ ሱዳናውያን ጋዜጠኞች ገለፁ።ጋዜጠኞቹ ሰኔ 02 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ የሚካሄዱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታንና የአዲስ አበባ ቀላል የባቡር ፕሮጀክት ግንባታን ተዘዋወረው ጎብኝተዋል።ጋዜጠኞቹ ኢትዮጵያ የዳሴውን ግድብን ጨምሮ የምታካሂዳቸው ግዙፍ ፕሮጀክቶች ለሱዳንም ሆነ ለሌሎች የአፍሪካ አገራት ልምድ የሚቀሰምበት ነው ብለዋል።ከጋዜጠኞች መካከል ዋላ መሐመድ “ከጥቂት አመታት በፊት እድገት አልነበረም ነገር ግን አሁን ህዝቡን ለመርዳት የሚያስችሉ በጣም ብዙ ፕሮጀክቶች በመገንባት ላይ ናቸው፤ ይህም አገሪቱ በማደግ ላይ መሆኗን ያሳያል።”ጋዜጠኛ ካሊድ አል ማሊክ “የቤቶቹን ግንባታ አይቻለሁ፤ ግድቡንም እንዲሁ፤ ፕሮጀክቶቹ ሁሉ በጣም ጥሩ ናቸው። ይህም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ሱዳንን ጨምሮ ለሌሎችም የአፍሪካ አገራት ጥሩ ምሳሌ ነው።”ጋዜጠኞቹ በአዲስ አበባ እየተገነቡ ያሉት የተለያዩ ልማቶች ከተማዋን በሚቀጥሉት ጥቂት አመታት ውስጥ ከአፍሪካ ተጠቃሽ ከተሞች አንዷ የሚያደርጓት መሆኑን ተናግረዋል።በኢትዮጵያ የተለያዩ የልማት ስራዎችን በመጎብኘት ላይ የሚገኙት 32 ሱዳናውያን ጋዜጠኞች ከሱዳን የግል እና የመንግሥት የመገናኛ ብዙኃን የተወጣጡ ናቸው ሲል የዘገበው ኢ.ዜ.አ ነው።
0
124d0c88da9c31c1e9c6c01b47c6e73f
a64c5886a37b3b3b9c7fef5b2fad368a
ተመድ የህብረቱ ሊቀ መንበር በህዳሴው ግድብ ላይ ሶስቱን ሃገራት ወደ ስምምነት ለማምጣት ለሚያደርጉት ጥረት ሙሉ ድጋፍ እንዳለው አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በህዳሴ ግድብ ላይ የሚያደርጉት የሶስትዮሽ ውይይት ዛሬ ይካሄዳል፡፡ በአፍሪካ ህብረት አማካኝነት የሚደረገው ውይይት ሃገራቱ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ የሚያደርጉት ጥረት አካል ነው፡፡ ኢትዮጵያ በህዳሴው ግድብ ላይ የጋራ ተጠቃሚነትን ባረጋገጠ መልኩ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እንዲኖር ከዚህ ቀደም ስትገልጽ ቆይታለች፡፡ የህዳሴው ግድብ ግንባታም የተፋሰሱ ሃገራት የውሃ ተጠቃሚነትና ድርሻ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ በማያሳርፍ መልኩ እንደሚካሄድም መግለጿ ይታወሳል፡፡ በዛሬው የሶስትዮሽ ውይይት ላይ የኢትዮጵያ ፣ ሱዳን እና ግብፅ የውጭ ጉዳይ እና የውሃ ሚኒስትሮች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ከቀኑ 10 ሰአት ጀምሮ በሚካሄደው የሶስትዮሽ ውይይት ላይ የደቡብ አፍሪካ የውጭ ግንኙነት ሚኒስቴር እንደሚሳተፍም ተገልጿል። ባሳለፍነው ወር መስከረም 4 ቀን 2013 ዓ.ም ድርድሩ ይቀጥላል ተብሎ ታቅዶ የነበረ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች ላለፉት ስድስት ሳምንታት ተቋርጦ ቆይቷል። የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ከሶስቱ ሃገራት መሪዎች ጋር ተወያይተው ድርድሩ እንደገና እንዲቀጥል በተስማሙት መሰረት ነው የሶስትየሽ ድርድሩ ካቆመበት የሚቀጥለው፡፡
0
08bda5e2e969b34dfd2655ed01efe820
a36c1156f84390628204ef6b75e92803
ወንጀለኛ አካላት ዕርቅና ድርድር ፈላጊ በመምሰል ከሕግ የበላይነት ሊያመልጡ አይችሉም- ጠ/ሚ ዐቢይ
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት(ተመድ) ሲመራ የነበረው የሊቢያ ተኩስ አቁም ድርድር ያለስምምነት መጠናቀቁን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡ የሊቢያ ተፋላሚ ኃይሎች በዋና ከተማዋ ትሪፖሊ ውስጥ እና አካባቢዋ በጊዜያዊነት ተኩስ እንዲያቆሙ የሚጠይቀው ለበርካታ ቀናት በተመድ አደራዳሪነት ሲካሄድ የነበረው ድርድር አልተሳካም፡፡ ሁለቱም ተፋላሚ ኃይሎች በድርድሩ መቀጠል ላይ ስለተስማሙ ተጨማሪ ድርድር በሚቀጥለው ወር ለማካሄድ የታሰበ መሆኑን የተመድ የሊቢያ ድጋፍ ሰጭ ልኡክ ቅዳሜ እለት አስታውቀዋል፡፡ የአሁኑ ተኩስ አቁም ድርድር በሩሲያና በቱርክ ሲመራ ነበር፡፡ በተኩስ አቁሙ ምክንያት ለወራት የዘለቀው ጦርነት ጋብ ቢልም፣ በሁለቱም በኩል በተደጋጋሚ ይጣስ ነበር፡፡ በኦይል የበለጸገችው ሊቢያ በሁለት ተቀናቀኝ አካላት አማካኝነት ወደ ሁለት በመከፈልና ሁለቱም አካላት በውጭ ኃይሎች በመታገዛ የሊቢያን ሀብት ለመቀራመት እያሰፈሰፉ ይገኛሉ፡፡ በተመድ የሚደገፈውና ደካማ የሆነው በጠቅላይ ሚኒስቴር ፋየዝ ሲራጂ የሚመራው መንግሰት በየጊዜው እየጠበበ ያለውን ምእራባዊ ሊቢን እንደያዘ ይገኛል፡፡ በተመድ ሀሳብ አቅራቢነት የሚካሄደው አዲሱ ድርድር በሚቀጥለው ሳምት በጄኔቫ ይካሄዳል፡፡
0
bb5f6d3754a597b63c25389c2d1bedf7
bb5f6d3754a597b63c25389c2d1bedf7
የታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ የአንደኛ ዓመት ዝክር በትግራይ በችግኝ ተከላ ፕሮግራም ይከበራል
አፍሪካን በመወከል የአረንጓዴ ልማት አራማጅና ባለቤት የነበሩትን የታላቁ መሪ አቶ መለስ ዜናዊ አንደኛ ዓመት ዝክር በትግራይ በችግኝ ተከላ ፕሮግራም እንደሚከበር ተገለጠ። የህወሓትና ኢህአደግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል አቶ ቴዎድሮስ ሓጎስ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የታላቁን መሪ አንደኛ አመት በትግራይ ክልል ከተሞችና ገጠሩ አከባቢ የሚከበረዉ ”መለስ ቃልህን አክብረናል፣ አጠናክረን ለመቀጠልም ዳግም ቃላችን እናድሳለን” በሚል መርህ ነው። በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት የታላቁ መሪ ራእይና አደራ እናከብራለን በማለት ህብረተሰቡ የገበውን ቃል ተግባራዊ ለማድረግና ቁጭቱን በስራ ለመወጣት ህዝቡ በየመስኩ ጠንክሮ እየሰራ መሆኑን አስታዉቀዋል። በመስኖ፣በጤና ፣በትምህርት ጥራት፣በጥቃቅንና አነስተኛ ስራዎችና በሌሎች የተካሄዱ የኢኮኖሚያዊ፣ማህበራዊና የመልካም አስተዳደር ክንዉኖች በታላቁ መሪ እንዲሰየም ተደርጓል ብለዋል።በመሆኑም የታላቁን መሪ አደራ በመረከብ ህብረተሰቡና የመንግስት ሰራተኞው በተፈጥሮ ሀብት እንክብካቤና በሌሎች የልማትና የማህበራዊ አገልግሎት ስራዎች እንዲሁም ህብረተሰቡን አገልጋይ በመሆን ያከናወናቸው ስራዎች እጅግ የላቀ ውጤት እንደተገኘባቸው አቶ ቴዎድሮስ አስታወቀዋል።በያዝነው የመኸር ወቅትም ”የመለስ ዘመቻ ለአረንጓዴ ልማት” በሚል መፈክር ከሀምሌ መጀመሪያ አንስቶ የተጀመረው የችግኝ ተከላ በመቀጠል በታላቁ መሪ ስም በተሰየሙ ቦታዎች የገጠሩ ህብረተሰብ ”መለስ ቃልህን አክብረናል። አጠናክረን ለመቀጠል ደግሞ ቃላችን እናድሳለን” በሚል መርህ የችግኝ ተከላ በማካሄድ የአረንጓዴ ልማት አራማጅና ባለቤት ዝክር ይካሄዳል ብለዋል።እንዲሁም የከተማው ማህበረሰብም በመኖሪያ ቤቱ፣በመንገድ ዳር ላይና በተቋማት ውስጥ የችግኝ ተከላ በማካሄድ ራእይና አደራውን በይበልጥ ተግባራዊ ለማድረግ ቃሉን የሚያድስበት ዝክር ይሆናል ብለዋል።እንዲሁም የታላቁን መሪ ሙት አመት ለማክበር ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጥያቄ መቅረቡን የገለፁት አቶ ቴዎድሮስ ይህም በዋዜማው ላይ ህብረተሰቡ በጋራም ይሁን በተናጠል ለማክበር እንደሚችል ተናግረዋል።በተመሳሳይ ለታላቁ መሪ አፅም ማረፍያ፣ የፃፋቸውና የተናገራቸውን የህትመት ውጤቶችና የንግግር ቅጂዎች በአንድ ማእከል ተሰባስበው ለጥናትና ምርምር እንዲበቁ ለህንፃው ማሰሪያ ህብረተሰቡ በፍቃደኝነት የበኩሉን ለመለገስ እንዲችል ዝግጅት መደረጉን አስታውቋል። ዝግጅቱ የመለስ ፋውንዴሽን አመራር አባላት ባወጡት እቅድ እንደሚከናወንም የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘገባ ያስረዳል።
1
7ba1eaec307f028fabb7103ad9ae599b
e205050cf3513064954b5a70c0cc24a5
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በአውሮፓ ሀገራት ኢትዮጵያን ከወክሉ አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ጋር ተወያዩ።በውይይታቸው ወቅትም በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ እየተደረገ ያለው ድርድር ያለበትን ሁኔታ በተመለከተ ምክክር ማድረጋቸውን በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል።የጭው ጉዳይ ሚኒስትሩ የናይል ወንዝ የሃገራቱን ህዝቦች ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መልኩ የትብብር መነሻ ሊሆን ይገባል የሚል እምነት እንዳላቸው በዚህ ወቅት ገልጸዋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
176a8da93d8a444f44133ad4cf449a5a
176a8da93d8a444f44133ad4cf449a5a
በአገሪቱ ገበያ ውስጥ በስምምነት ዋጋ መወሰን መሠረታዊ ችግር መሆኑ በጥናት ተረጋገጠ
- የሸማቾች ባለሥልጣን ዕርምጃ እወስዳለሁ ብሏልየንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን በገለልተኛ አማካሪ ድርጅት ባስጠናው የምልከታ ጥናት (ፐርሴፕሽን ሰርቬይ)፣ በኢትዮጵያ ገበያ ውስጥ በስምምነት ዋጋ መወሰን ትልቅ ችግር መሆኑን አረጋገጠ፡፡ የምልከታ ጥናቱን ለማካሄድ ያስፈለገው የሸማቾች መብትን ማስጠበቅ የሚቻለው በንግዱ ተዋንያን መካከል ውድድር ሲኖር ነው በሚል መነሻ እንደሆነ፣ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ መርከቡ ዘለቀ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ በዚህም መሠረት ጂዋይዲ የተባለ አገር በቀል አማካሪ ተቀጥሮ የምልከታ ጥናቱን አከናውኖ አጠናቋል፡፡ ጥናቱ ለመመልከት የሞከረው በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ገበያ ውስጥ ያለውን ችግር ቢሆንም በተለይ በስምምነት ዋጋ መወሰን፣ በበላይነት የተያዘ ገበያን ያላግባብ መጠቀም፣ ያልተፈቀደ ውህደት መፍጠርና ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር ማድረግን ለይቶ መዳሰሱን ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል፡፡ ‹‹በዚህም መሠረት አሁን ባለው ሁኔታ በስምምነት ዋጋ መወሰን ትልቁ ችግር እንደሆነ በጥናቱ ተረጋግጧል፤›› በማለት ዋና ዳይሬክተሩ አቶ መርከቡ አስረድተዋል፡፡ በሁለተኛነት በጥናቱ የተለየው ደግሞ በበላይነት የተያዘን ገበያ ያላግባብ መጠቀም መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ‹‹በዚህ ጥናት ላይ በመመሥረትም የትኛውን እንደምንመረምርና የትኛውን ከሰን እንደምናስተምር ለመለየት የሚያስችለን ነው፤›› ሲሉ ዋና ዳይሬክተሩ ባለሥልጣኑ ዕርምጃ መውሰድ እንደሚጀምር ገልጸዋል፡፡ በንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 813/2006 መሠረት በስምምነት ዋጋ መወሰን ማለት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የመግዣ ወይም የመሸጫ ዋጋ ወይም ማንኛውንም ሌላ የንግድ ገደብ መወሰንን፣ ተመሳጥሮ መጫረትን ወይም ደንበኞችን፣ አቅራቢዎችን፣ ክልልን፣ ወይም የምርትና የአገልግሎት ዓይነቶችን በኮታ በመመደብ የገበያ ድርሻ ማከፋፈል ነው፡፡ ይህንን ጥሶ የተገኘ ነጋዴ የዓመታዊ የሽያጭ ገቢውን አሥር በመቶ እንደሚቀጣም ይደነግጋል፡፡ በዚሁ አዋጅ መሠረት በበላይነት የተያዘን ገበያ ያላግባብ መጠቀም ምርትን መገደብ፣ የንግድ ዕቃዎችን ማከማቸት፣ ከማምረቻ ዋጋ በታች በመሸጥ የተወዳዳሪን ወጪ ማሳደግ፣ ግብዓቶችን ወይም የሥርጭት መስመሮችን በመጠቀም በተወዳዳሪ ላይ ያነጣጠረ ጐጂ ድርጊት መፈጸምና ሌሎችንም ያካትታል፡፡ ይህንን የበላይነት በመጠቀም ጉዳት መፈጸም ከነጋዴው ዓመታዊ የሽያጭ ገቢ ከአምስት እስከ አሥር በመቶ የገንዘብ ቅጣት ያስከትላል፡፡
1
ef320f2ad85b935589ef7f55f9baab1e
ef320f2ad85b935589ef7f55f9baab1e
በሀዋሳ ከተማ 29 ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ተያዘ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀዋሳ ከተማ 29 ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ከተሸከርካሪው ጋር መያዙን የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ገለፀ፡፡በጉዳዩ ዙሪያ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ ኮለኔል ሮዳሞ ኪአ እንዲሁም የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ኢዮብ አቤቶ መግለጫ ሰጥተዋል።በመግለጫው ትላንት ምሽት 5 ሠዓት አካባቢ አይሱዙ ኤፍ.ኤስ.አር ተሸከርካሪ 29 ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ በመኪናው ከፋብሪካ ውጭ በተሰራ በቀላሉ የማይገኝ ሚስጥራዊ ቦታ ተደብቆ ሲጓዝ በቁጥጥር ስር መዋሉን ገልፀዋል።ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያውን ሲያጓጉዙ የነበሩት የመኪናው አሽከርካሪ፣ የህገ-ወጥ ጦር መሳሪያው ባለቤት እና የመኪናው ረዳት በቁጥጥር ስር መዋላቸውም ተገልጿል።ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር መረጃው ከሳምንት በፊት አስቀድሞ በደረሰ ጥቆማ የታወቀ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን፥ ብቃት ያላቸውን የፖሊስ አመራሮች በመመደብ ጉዳዩ በሚስጥር ሲጣራ ቆይቶ ትላንት ምሽት መያዙን ነው የገለፁት።የጦር መሳሪያው ከየት ተነስቶ ወዴት እንደሚሄድ እና ለምን ዓላማ ሊውል እንደተፈለገ ጭምር መረጃዎች መኖራቸው የተገለፀ ሲሆን፥ ጉዳዩ በምርመራ ሂደት ላይ እንደሚገኝ ከደቡብ ክልል ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
1
e1571e16e0c2ff82d0470583ff164802
e1571e16e0c2ff82d0470583ff164802
​በረከት ይስሀቅ ዳግም ወደ ድሬዳዋ አምርቷል
ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ከስድስት ወራት ቆይታ በኃላ በሰምምነት የተለያየው የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ በረከት ይስሀቅ ወደ ድሬዳዋ ዳግም ተመልሷል። የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ፣ ደደቢት እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች በ2009 የውድድር አመት በድሬዳዋ ከተማ ከቆየ በኃላ ነበር በክረምቱ ኢትዮጵያ ቡናን የተቀላቀለው። ሆኖም በቡናማዎቹ ቤት ስኬታማ ጊዜ ማሳለፍ ባለመቻሉ በአንድ አመት ኮንትራት ማረፊያውን ወደ ምስራቁ ክለብ አድርጓል።በተያያዘ ዜናም ድሬዳዋ ከተማ እስከ ውድድር ዘመኑ መጨረሻ በአሰልጣኝ ስምዖን አባይ እየተመራ ሊዘልቅ እንደሚችል እና አዲስ አሰልጣኝ ወደ ክለቡ እንዳማይመጣ ሶከር ኢትዮጵያ ከክለቡ ቅርበት ካላቸው ሰዎች አረጋግጣለች፡፡
1
423d74a0638a57f9e0741ec391f7f07b
4c503fe6e96d73976114920550e88a22
የቱርክ ምርጫ
በሶማሊያ ሞቃዲሾ የሚገኘው የቱርክ ወታደራዊ ካምፕ 152 የሶማሊያ ወታደሮች ማሰልጠኑን አስታወቀ፡፡በቱርክ አጋዥነት በሶማሊያ የሚደረገው ወታደራዊ ስልጠና ሀገሪቱን ከሚያምሳት የሽብርተኝነት አደጋ ለመታደግ መሆኑንም ቱርክ ገልፃለች፡፡ቱርክ በአፍሪካ ከከፈተቻቸው ወታደራዊ ካምፖች መካከል በ2017 እ.አ.አ በሞካዲሾ የከፈተችው ይጠቀሳል፡፡ይህ ካምፕ ከ1 ሺህ 500 በላይ የሶማሊያ ወታደሮችን አሰልጥኖ ወደ ስራ ማሰማራቱን የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር ሁሉሲ አካር አስታውቀዋል፡፡ቱርክ በሶማሊያ አሰልጥና ካስመረቀቻቸው ወታደሮች መካከልም 81 የሚደርሱት በመቶ አለቃ ማዕረግና ከ71 በላይ የሚሆኑት ደግሞ በ50 አለቃ ማዕረግ እንደተመረቁ እና የሰላም ማስከበር ስራቸውን እንደሚሰሩ ነው ሚኒስትሩ ያስታወቁት፡፡የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሙሀመድ አብዱላሂ ፋርማጆ 152 የሶማሊያ ወታደሮችን በመገኘት ያስመረቁ ሲሆን÷ ቱርክ በሶማሊያ ሽብርተኝነትን ለማጥፋት እያደረገች ስላለው እገዛ ምስጋና አቅርበዋል፡፡በሞቃዲሾ ቱርክ ካስመረቀቻቸው ወታደሮች ጎን ወታደራዊ መጠለያዎችን እና ትምህርት ቤቶችን መገንባቷን የዘገበው ሲጂቲኤን ነው፡፡
0
45737fc9811f62bb0fbe34c6f3b68049
f5cb5ab6f793512cda60867cbd785f42
ለኢትዮጵያና ኤርትራ አንድነት የሁለቱም አገራት ዜጎች የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን የፀጥታ ችግር በመፍራት የሰብዓዊ ድጋፍ ለማጓጓዝ ለሰጉ የተሽከርካሪ ባለንብረቶች የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ።በክልሉ አንድ መቶ ሺህ የሚጠጋ ተፈናቃይ መኖሩንና ከመንግሥትም ሆነ ከረጂ ድርጅቶች ድጋፍ እየተገኘ ቢሆንም በአካባቢው በአለው የፀጥታ ስጋት ምክንያት ከፌደራልም ሆነ በክልሉ ውስጥ ወደ ተለያዪ አካባቢዋች እህል ለማድረስ አለመቻሉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ገልጿል።ተፈናቃዪቹ ባሉበት ከተማ የሚገኙ ነዋሪዋች ቤታቸውን ለቀው ከ15 እስከ 20 ድረስ በቤታቸው እያስተናገዱ መሆኑን ተፈናቃዪቹ አመስግነዋል።
0
bf2375a3f2a73ad2056dee57bdbf357e
d546a7edb6e1c1178c6867a6021e4218
ቻይና ለአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ 260 ሚሊዮን ዶላር ብድር ሰጠች
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ሻንግቴክስ ሆልዲንግ ኩባንያ በ65 ሚሊየን ዶላር ወጪ በቦሌ ለሚ 2 ኢንዱስትሪ ፓርክ ሊሰማራ ነው።ኩባንያው በፓርኩ መሰማራት የሚያስችለውን የኪራይ ስምምነት ከኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ልማት ኮርፖሬሽን ጋር በዛሬው እለት ተፈራርሟል።ኩባንያው በቦሌ ለሚ 2 ኢንዱስትሪ ፓርክ በ65 ሚሊየን ዶላር ወጪ በጨርቃ ጨርቅ ዘርፍ እንደሚሰማራ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ሌሊሴ ነሜ ገልፀዋል፡፡ሻንግቴክስ በፓርኩ ውስጥ ስራ ሲጀምር ከ4 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።
0
2a12bd5d44918ed4d5f88477f48877d3
bca7e2689adf3b2b86f255b5053b79bb
አዳማ ከተማ የሁለት ተጫዋቾች ውል ለማራዘም ተስማማ
ወደ ፕሪምየር ሊጉ መመለሱን ካረጋገጠ በኋላ በዝውውር መስኮቱ በስፋት እየተሳተፈ የሚገኘው ደቡብ ፖሊስ ሳዲቅ ሴቾች አስፈርሟል። የሁለት ተጫዋቾችንም ውል አድሷል።የቀድሞው የሼር ኢትዮጵያ አጥቂ ከሁለት ዓመት የኢትዮጵያ ቡና ቆይታ በኋላ በአምናው የውድድር ዓመት ወደ ሀዋሳ ከተማ ቢያመራም ብዙም የመጫወት እድል ሳያገኝ በውድድር ዓመቱ ክለቡን በመልቀቅ ለስድስት ወራት ክለብ አልባ ሆኖ ቆይቶ ወደ ሌላው የሀዋሳ ክለብ ደቡብ ፖሊስ አምርቷል። በመስመር እና የመሀል አጥቂነት የሚሰለፈው ሳዲቅ ደቡብ ፖሊስን በአንድ የውድድር ዓመት ውል ነው የተቀላቀለው።ከአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ ጋር ከተለያየ በኋላ ዘላለም ሽፈራውን አሰልጣኝ አድርጎ የቀጠረው ደቡበ ፖሊስ ከአዳዲስ ተጫዋቾች ጎን ለጎን የነባሮችን ውል እያደሰ ይገኛል። አምበሉ ቢንያም አድማሱ እና የተከላካይ መስመር ተጫዋቹ ደስታ ጊቻሞ ውላቸውን ለተጨማሪ አንድ ዓመት ያደሱ ተጫዋቾች ናቸው።
0
2d07068c81cea633ba72a1b361096d61
b79a676d9df71e364179f59a4e1e2e88
የአርቲስ ሐጫሉ ሁንዴሳን ስራዎች የሚዘክር ስነ ስርዓት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ በተካሄደው መርሃ ግብር ከ4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ የቦንድ ግዢ ተካሄደ።“ግድቡ የእኔ ነው” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ስነ ስርዓት የክፍለ ከተማውና የወረዳ አስተዳደር አመራሮች፣ አርቲስቶች፣ ታዋቂ ግለሰቦች፣ አርሶ አደሮች እና ሌሎች ነዋሪዎች የቦንድ ግዢ ፈፅመዋል።በዚህም በዛሬው ዕለት ብቻ ብር የ4 ሚሊየን 798 ሺህ 163 ብር የቦንድ ግዢ ፈጽመዋል።የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ በመርሐ ግብሩ ላይ ባደረጉት ንግግር “ይህ የቦንድ ግዢ በዛሬው ዕለት ሲካሄድ በውስጣችን የነበሩ መጥፎ አስተሳሰቦችን በመንቀል አዲስ ችግኝ በተከልንበት ዕለት በመሆኑ የተለየ ቦታ ይሰጠዋል” ብለዋል።
0
ff8127fe19bc3a3006dedf1f6976f424
ff8127fe19bc3a3006dedf1f6976f424
ጥረት ኮርፖሬት የሴቶች ፕሪምየር ሊግ 2ኛ ዲቪዝዮን ቻምፒዮንነቱን አረጋገጠ
በ14 ክለቦች መካከል እየተካሄደ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ2ኛ ዲቪዝዮን የሁለት ሳምንታት መርሐ ግብር እየቀረው ቻምፒዮኑን አሳውቋል። ዛሬ ባህርዳር ላይ አዲስ አበባ ከተማን ያስተናገደው ጥረት ኮርፖሬት 2-0 ማሸነፍ ችሏል። በዚህም ነጥቡን 60 በማድረስ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ ከሚቀረው አርባምንጭ ከተማ በ13 ነጥቦች በመራቅ የውድድሩ አሸናፊ መሆኑን ከወዲሁ አረጋግጧል።ባለፈው የውድድር ዓመት ቡድኑን ካፈረሰው ዳሽን ቢራ ላይ ሴቶች ቡድኑን ሙሉ ለሙሉ በመረከብ በውድድር ላይ መሳተፉን የቀጠለው ጥረት ኮርፖሬት በአመቱ ጠንካራ አቋሙን ያሳየ ሲሆን አመዛኙን ጊዜም በመሪነት መዝለቅ ችሏል።በዛሬው እለት አአ ከተማ በጥረት ቢሸነፍም ወደ በጥሩነሽ ዲባባ አቻ መውጣት ምክንያት ጥረት እና አርባምንጭን ተከትሎ በቀጣዩ ዓመት ወደ አንደኛ ዲቪዝዮን ማደጉን ለማረጋገጥ ከሁለት ጨዋታዎች ሁለት ነጥብ ማግኘት በቂው ነው። በቀጣይ ሁለት ጨዋታዎች ወደ አንደኛ ዲቪዝዮን የሚያልፈው አራተኛ ቡድን የሚለይ ይሆናል። ኢትዮጵያ ቡና በ41 ፣ አካዳሚ በ40 ነጥቦች የተሻለ እድልን ሲይዙ ጥሩነሽ ዲባባ እና ልደታ ክ/ከተማ ሌሎች የማደግ እድል ያላቸው ቡድኖች ናቸው።የዛሬ ውጤቶች ጥረት ኮርፖሬት 2-0 አዲስ አበባ ከተማጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ 0-0 ኢትዮጵያ ቡናቂርቆስ ክ/ከተማ 0-2 ቦሌ ክ/ከተማሻሸመኔ ከተማ 1-2 አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማፋሲል ከተማ 1-1 አርባምንጭ ከተማልደታ ክ/ከተማ 1-0 ቅድስት ማርያም ዩ.ኢ/ወ/ስ አካዳሚ 1-0 ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማየደረጃ ሰንጠረዥ
1
59a5905e8da3be3a21aa4c9883fbee9f
0dd3c122d74a3e84d2e4f524dc2d6fed
ሽመልስ በቀለ ብሔራዊ ቡድኑን የሚቀላቀልበት ቀን ታውቋል
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 10:00 ላይ ከሲሸልስ ለሚያደርገው ጨዋታ ስብስቡን ወደ 18 ዝቅ አድርጓል፡፡አሰልጣኝ ገብረመድህን ሃይሌ የመስመር ተከላካዩን ስዩም ተስፋዬ የዋሊያዎቹ አምበል ያደረጉ ሲሆን ስዩም ቡድኑን እየመራ ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡ከ24 ወደ 18 ስብስቡን የቀነሰው ብሄራዊ ቡድኑ ግብ ጠባቂው ሳምሶን አሰፋን፣ ተከላካዩ አዲስ ተስፋዬ፣ የመስመር ተጫዋቾቹ ታደለ መንገሻ እና አዲስ ግደይ እንዲሁም የፊት አጥቂው ታፈሰ ተስፋዬ ከ18ቱ ውጪ የሆኑ ተጫዋቾች ናቸው፡፡የብሄራዊ ቡድኑ ቋሚ አሰላለፍም ከሞላ ጎደል ታውቋል፡፡ጀማል ጣሰውስዩም ተስፋዬ (አምበል) ፣ ሙጂብ ቃሲም ፣ አንተነህ ተስፋዬ ፣ አብዱልከሪም መሃመድሽመክት ጉግሳ፣ ጋቶች ፓኖም፣ ሽመልስ በቀለ፣ ኤፍሬም አሻሞሳላዲን ሰዒድ፣ ጌታነህ ከበደ ተጠባባቂዎችተክለማሪያም ሻንቆቴዎድስ በቀለመሃሪ መናኤልያስ ማሞአስራት መገርሳበሃይሉ አሰፋዳዊት ፍቃዱ ማስታወሻ፡ ዋሊድ አታ ህመም ያጋጠመው ሲሆን የህክምና ቡድኑ ለጨዋታው ብቁ ይሁን አይሁን የወሰነው ውሳኔ የለም፡፡ ዋሊድ ለጨዋታው ብቁ ካልሆነ ቴዎድሮስ በቀለ ይተካዋል፡፡ ከ18ቱ ውጪ የነበረው አንተነህ ተስፋዬ ደግሞ ተጠባባቂ ይሆናል፡፡ ዋሊድ ወደ ሜዳ የሚገባ ከሆነ ግን ቴዎድሮስ ተጠባባቂ ሆኖ አንተነህ ከቡድኑ ውጪ ይሆናል፡፡
0
8ca4422230a77fa0cafbe043e933377f
8810f7ad9b4e616a87a3dde03b300440
የክብር ዶ/ር ሎሬት አርቲስት ለማ ጉያ በ92 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ አበባ፡- ደራሲ እና ተዋናይ አንጋፋው የኪነ ጥበብ ባለሙያ ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ፣ በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ የተለያዩ መፅሐፍትን የደረሱ ሲሆን፤ በተለያዩ ፊልሞች እና ድራማዎች ላይም በተዋናይነት ተሳትፈዋል። በርካታ ተውኔቶች ላይም የትወና ችሎታቸውን ያስመሰከሩ ሲሆን፤ በአጫጭር ልቦለዶችና ግጥሞቻቸው በሩሲያኛ ተተርጉመው ሩሲያ ውስጥ ታትመዋል። ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ መተከዣ (ግጥምና ቅኔ)፣ ጥላሁን ግዛው፣ ዕቃው፣ የሺ፣ አባትና ልጆች፣ ላቀችና ደስታ፣ ተሐድሶ የተሰኙ ተውኔቶችንም ደርሰዋል። እንዲሁም የዑመር ኻያምን ልቦለዳዊ የሕይወት ታሪኩና ሩብ አያቶቹ የትርጉም መፅሐፍ ለአንባቢያን አድርሰዋል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቴዓትር እና ጥበባት ኮሌጅም ለበርካታ ዓመታት በመምህርነት አገልግለዋል። በቀድሞው ሐረርጌ ክፍለ ሀገር ጎሮጉቱ በሚባል አካባቢ ከአባታቸው ከአቶ ገሰሰ ቆለጭ እና ከእናታቸው ወይዘሮ በለጥሻቸው ያየህይራድ መስከረም 17 ቀን 1929 ዓ.ም የተወለዱት ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ፤ በትናንትናው ዕለት በተወለዱ በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አንጋፋው የጥበብ ሰው ብሄራዊ ቴዓትር ቤት የሽኝት ፕሮግራም እንደሚያዘጋጅ የተገለጸ ሲሆን፤ ቀብራቸው በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን እንደሚፈፀም ተጠቁሟል።የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትም በአንጋፋው የኪነ ጥበብ ባለሙያ ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ ዜና ዕረፍት የተሰማውን ኀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸውና ወዳጆቻቸው መጽናናትን ይመኛል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 8/2013 ዓ.ም
0
0b6f6babe69e2ae90d90b5abdf4b5a3d
0b6f6babe69e2ae90d90b5abdf4b5a3d
የአገሪቱ የልማት ፕሮጀክቶች ለእውቀትናቴክኖሎጂ ሽግግር አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው
በኢትዮጵያ እየተገነቡ የሚገኙት ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች ለሃገሪቱ የእውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር አስተዋጽኦ እያበረከቱ እንደሚገኙ ተገለጸ ፡፡ዋሚኮ ያነጋገራቸው ባለሙያዎችና የሥራ ኃላፊዎች የተለያዩ ትልልቅ ፕሮጀክቶቹ በራሳቸው ከሚሠጡት ጥቅም ባሻገር ፣ አገሪቱ በቀጣይ በራሷ የሰው ኃይል አቅም የተለያዩ የልማት ሥራዎችን እንድታከናውን ያስችላታል ብለዋል፡፡በጣሊያኑ የሳሊኒ ኩባንያ እየተገነባ የሚገኘው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብም በዚህ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ እንደሆነ ሥራ አስኪያጁ ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ተናግረዋል፡፡የአዲስ አበባ ጅቡቲ ባቡር ፕሮጀክት ግንባታም በተመሳሳይ በአገሪቱ የባቡር መስመር ዝርጋታ ላይ ሙያዊ ክህሎት፣ እውቀትና ልምድ እንድታካብት አድርጓታል፡፡በአዲስ አበባ ግንባታው የተጠናቀቀው የቀላል ባቡር ፕሮጀክትም ኢትዮጵያውያን ቴክኒካዊ እውቀትና ቴክኖሎጂ እንዲቀስሙ አስችለዋል ፡፡ በአሁኑ ወቅት የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልገሎት ሥር ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ባቡሩን የሚያሽከረክሩ 130 ኢትዮጵያውያን ትሬይን የሠለጠኑ ማስተሮች ይገኛሉ ፡፡የቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት የቁጥጥር ማዕከል ውስጥ የሚሠሩ ኢትዮጵያውያን 26 ደርሰዋል፡፡
1
4e84a3ab63aee786a1e7d8ba1309bbaf
aa6fd84971d940235e12a2fab75d9dad
በአገሪቱ የኢንዱስትሪ ፓርኮች መስፋፋት ለሥራ ዕድል ፈጠራ አስተዋጽኦ እያደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በከተማው የሚገኙ ግዙፍ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎበኙ፡፡በምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አበቤ የተመራው የከተማዋ አመራር ልዑክ በአዲስ አበባ የሚገኙ የቂሊንጦ ፋርማሲዩቲካ፣ የአይ.ሲ.ቲ እንዲሁም የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርኮችን ጎብኝተዋል፡፡በጉብኝቱ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበን ጨምሮ ሌሎች የስራ ሀላፊዎችም ተገኝተዋል፡፡በጉብኝቱ አጠቃላይ በፓርኮቹ የተከናወኑ የመሠረተ ልማት ግንባታ፣ የምርት ሂደት፣የስራ ዕድል ፈጠራ፣በአካባቢው ያሉ ነዋሪዎች ተጠቃሚነት ፣የኢንደስትሪው ሰራተኞች ሁኔታ ፣የልማት ተነሺ አርሶ አደሮች ጉዳይ ፣ የአካባቢ እንክብካቤና ወሰን ማስከበርን በተመለከቱ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል።በውይይቱ ለተነሱ ጥያቄዎች የኢንደስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ ምላሽ የሰጡ ሲሆን ለልማት ተነሺ አርሶአደሮች የተለያዩ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠርና ለአካባቢው ነዋሪም የሚያግዙ የልማት ተግባራት ላይ እየሰሩ መሆናቸውን ገልፀዋል። በዚህም ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመቀናጀት ስራዎችን እየሰሩ እንዳሉ በማብራራት ከከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ ድጋፎችን እንደሚፈልጉ ገልፀዋል።ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እንደገለፁት የተጀመረው አጠቃላይ እድገት የተሳካ እንዲሆን ማህበረሰቡን ታሳቢ ማድረግ እንዳለበት ገልጸው መሠረተ ልማት እና በሌሎች ምክንያቶች ከመኖሪያና ከስራ ቦታቸው የተነሱ አርሶ አደሮች፣ ስራ ፈላጊ ወጣቶች፣ በኢንደስትሪው ውስጥ በሰራተኝነትና በዙሪያው ባለ አካባቢ ደግሞ በነዋሪነት የሚገኙ ሴቶች ተጠቃሚነትን በተመለከተ በልዩ ትኩረት እንዲሰራ አሳስበዋል።በኢንደስትሪ ፓርኮቹ በኩል ለቀረበው የድጋፍ ጥያቄም ፈጣን ምላሽ ለመስጠት በየጊዜው ስራው የደረሰበትን ደረጃ እየታየ በጠንካራ የስራ ትስስር እንዲመራ አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
0
6a11436431c983cb2f9a304d858a9c84
bcd1afd683d8b27efa8fbd6a27f0b90e
ፕሪሚየር ሊግ ፡ መከላከያን የረታው ቅዱስ ጊዮርጊስ አንደኛውን ዙር በ4 ነጥብ ልዩነት በመምራት አጠናቀቀ
የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ መካከለኛ – ሰሜን ዞን 15ኛ ሳምንት ትላንት እና ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ቀጥሏል፡፡ ትላንት በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ቅድስት ማርያም እቴጌን 2-1 ሲያሸንፍ መከላከያ ኢትዮጵያ ቡናን 6-0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኤሌክትሪክን 4-0 በመርታት ከደደቢት ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ 5 አጥብቧል፡፡ ቀጥሎ በተካሄደው የደደቢት እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ አሸንፏል፡፡ ደደቢት በሎዛ አበራ ግብ ቀዳሚ መሆን ቢችልም ትዕግስት ዘውዴ እና ትመር ጠንክር ያስቆጠሯቸው ግቦች የደደቢትን የውድድር ዘመኑ 100% ጉዞ አሰናክሎታል፡፡የሊጉ 14ኛ ሳምንት ነገ በሚደረግ ጨዋታ ሲጠናቀቅ ሙገር ሲሚንቶ ከልደታ ክ/ከተማ ይጫወታሉ፡፡ ዳሽን ቢራ ደግሞ በዚህ ሳምንት አራፊ ቡድን ነው፡፡ ቅድስት ማርያም 2-1 እቴጌ መከላከያ 6-0 ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 4-0 ኤሌክትሪክ ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ደደቢትአርብ ሚያዝያ 28 ቀን 2008 ሙገር ሲሚንቶ ከ ልደታየደረጃ ሰንጠረዥ
0
431de2db8389f5bc604c8d7cd3c7907c
87a78d3b16939b33af7a5c95a98cbe38
11 ባለኮከብ ሆቴሎች በመዲናዋ ሊገነቡ ነው
አዲስ አበባን ጨምሮ በበርካታ ከተሞች የሚገነቡ ህንጻዎች የአደጋ ጊዜ መውጫ በሟላ ሁኔታ ሊገነቡ እንደሚገባ ተገለጸ ።በመላ አገሪቱ የተለያዩ ከተሞች ትላልቅ ህንጻዎች እየተገነቡ ቢሆንም ለህንጻ ተገልጋዮች የደህንነት ዋስትና የሆነው የአደጋ ጊዜ መውጫ በግንባታ ወቅት ስለማይሠራ አደጋ በሚከሰትበት ወቅት የሚደርሰው ጉዳት እያደገ መጥቷል ።በተለይ በከተሞች በህንጻዎችና በመኖሪያ መንደሮች ላይ የሚደርሰው የእሳት አደጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየከፋና ችግሩም እያደገ በመምጣቱ በከተሞች በሚገኙ የተቋማትና የመኖሪያ ቤት ህንጻዎችን ላይ የአደጋ ጊዜ መውጫ እጅግ አስፈላጊነት እየሆኑ መምጣታቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ ።የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና ድንገተኛ አደጋ መከላከልና መቆጣጣር ባለሥልጣን ባወጣው መረጃ መሠረት በዘንድሮ በጀት ዓመት ስድስት ወራት ብቻ በአዲስአበባ ከደረሱት 230 አደጋዎች ውስጥ 150 የሚሆኑት የእሳት አደጋዎች መሆናቸው ተመልክቷል ።የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ክትትልና ቁጥጥር ባለሥልጣን በበኩሉ በዘንድሮ የበጀት ዓመት የአደጋ መውጫ በሌላቸው ህንጻዎች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚያደርግ መግለጹን ዋልታ ሚዲያ ኮርፖሬት ዘግቧል ።
0