query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
05fe14308c345f616beb32921133a5b1
6390b5ee6b2353e49e2879726f4b9a0d
በወልድያ ከተማ ሠላማዊ ሠልፍ እየተካሄደ ነው፡፡
የታገቱ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሰላም እንዲፈቱ እና መንግሥት በአጋቾች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንዲወስድ የሰቆጣ ከተማ ሠላማዊ ሰልፈኞች ጠየቁ፡፡ነዋሪዎቹ ዛሬ ረፋድ ላይ የእገታ ድርጊቱን በማውገዝ ሰልፍ አካሂደዋል፡፡ የሰልፉ አስተባበሪ አቶ ሀብታሙ መንግሥቴ ድርጊቱ ለኢትዮጵያዊነት እና ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የማይመጥን ፀረ ሰላም ተግባር በመሆኑ ኅብረተሰቡ ማውገዙን ተናግረዋል፡፡ መንግሥት እገታውን በፈጸሙ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ መውሰድ እንዳለበት ሠላማዊ ሰልፈኞቹ መጠየቃቸውን ለአብመድ የገለጹት አቶ ሀብታሙ መሰል ድርጊቶች እንዳይፈጠሩ አስቀድሞ መከላከል ላይ ሊሠራ እንደሚገባ ማሳሰባቸውንም ነው የተናገሩት፡፡አቅም የሌላቸው ሴቶችንና ተማሪዎችን ለተለየ ጥቅም ማገት ከኢትዮጵያዊነት እሴት ያፈነገጠና ኢ-ሰብዓዊ እንደሆነም ነው የሠላማዊ ሰልፉ አሥተባባሪ የተናገሩት፡፡እንደዚህ አይነት ድርጊት የሚሠሩ ቡድኖች አቅም እንዳይጎለብት እና በሕዝብ ላይ የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ መንግሥት እንዲሠራ በሠልፉ አጽንዖት ተሰጥቶ እንደተጠየቀም ነው አቶ ሀብታሙ የገለጹት፡፡ዛሬ በሰቆጣ ከተማ በተካሄደው ሠላማዊ ሰልፍ ‹‹ኢትዮጵያ በመከባበር፣ በመተሳሰብና በአንድነት የምንኖርባት እንጂ የአጋችና ታጋች መኖሪያ ሀገር አይደለችም፤ ፍትሕ ለታገቱ ተማሪዎች፤ መንግሥት የዚህን ታሪክ ምዕራፍ ይዝጋልን፤ ሰላማችንን ለማደፍረስ የሚሠሩ ኃይሎችን ማባበል ይብቃ!›› የሚሉ መልዕክቶች ተሥተጋብተዋል፡፡ ሠላማዊ ሠልፉም በሠላም እንደተጠናቀቀ ታውቋል፡፡ዘጋቢ፡- ግርማ ተጫነ
0
b83e2945a368a9e6c4b292116425c2f8
cdf7e5a02aa101fc34c687a4203ceb28
ሕፃናትን አስገድዶ በመድፈር ወንጀል የተከሰሱ እስከ 25 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተፈረደባቸው
መንግሥት በጠራው ሰላማዊ ሠልፍ ላይ ሁከት ፈጥረዋል ተብሎ ክስ የተመሠረተባቸው የሰማያዊ ፓርቲ አባላት፣ በሁለት ወራት እስራት እንዲቀጡ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቂርቆስ ምብድ ችሎት ሰኔ 15 ቀን 2007 ዓ.ም. ፍርድ ሰጠ፡፡በሊቢያ አይኤስ የተባለው ቡድን በኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸመውን አሰቃቂ ግድያ ለማውገዝ፣ መንግሥት ሚያዝያ 14 ቀን 2007 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ በጠራው ሰላማዊ ሠልፍ ላይ ረብሻ በመፍጠር፣ በመሳደብና ድንጋይ በመወርወር ሰላማዊ ሠልፉን አውከዋል ተብለው የተከሰሱት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ወይንሸት ሞላ፣ ኤርሚያስ ፀጋዬ፣ ዳንኤል ተስፋዬና ቤተልሔም አካለወርቅ መሆናቸው ይታወሳል፡፡ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ የቀረበባቸውን ክስ ሊከላከሉ እንዳልቻሉ ገልጾ ጥፋተኛ ካላቸው በኋላ፣ የቅጣት አስተያየት ጠይቋል፡፡ ዓቃቤ ሕግ ቅጣቱ ከብዶ እንዲቀጡ አመልክቷል፡፡ ተከሳሾቹም የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆናቸውን፣ በተለይ ወይንሸት ሞላ ረብሻ ተፈጠረ በተባለበት ዕለት ጠዋት የታሰረች መሆኗንና የታሰረችበትን ፖሊስ ጣቢያ ገልጻ ቅጣቱ እንዲቀልላት ጠይቃለች፡፡ፍርድ ቤት በሰጠው ፍርድ ቅጣቱ ከብዶ እንዲቀጡ የሚለው የዓቃቤ ሕግን የቅጣት ማክበጃ አስተያየት የተቀበለ ቢሆንም፣ በቡድን ስለመረበሻቸው ያቀረበው ማስረጃ እንደሌለ ገልጿል፡፡ በመሆኑም እያንዳንዳቸው እጃቸው ከተያዘበት ጀምሮ ያለው ጊዜ ተቆጥሮ፣ በሁለት ወራት እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ሰጥቷል፡፡ ተከሳሾቹ ሁለት ወራት ከአንድ ቀን የታሰሩ በመሆናቸው በዕለቱ እንዲፈቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡ ፍርደኞቹ የማስፈቻ ትዕዛዝ ተዘጋጅቶላቸው ከማረሚያ ቤት የተፈቱት ሰኔ 16 ቀን 2007 ዓ.ም. ቢሆንም፣ ከማረሚያ ቤት ሲወጡ ተይዘው በፀጥታ ኃይሎች ወደ ፖሊስ ጣቢያ መወሰዳቸውን ሰማያዊ ፓርቲ አስታውቋል፡፡
0
e38c8720dbaa9356c71a0c4c570ec7cf
1c3ed5f5041a2d0e02f49490182b936d
ከኃይሌ ጋርመንት እስከ አቃቂ መዳረሻ ከ13 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ችግኞች ተክለዋል
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 26/2005 (ዋኢማ) – የታላቁ መሪ የአቶ መለስ ዜናዊ አንደኛ አመት ሙት አመትን ምክንያት በማድረግ በጅጅጋ ከተማ አቅራቢያ ካራማራ ተራራ ላይ የመታሰቢያ ፓርክ ዛሬ ተመሰረተ ። የክልል ርእሰመስተዳደር አቶ አብዲ መሀሙድ ኡመር፣ የክልል የስራኃላፊዎች የጅጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ወጣቶችና ሴቶች በተዘጋጀው መታሰቢያ ፓርክ በመገኘት አገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል፡፡ የክልል ርእሰመስተዳደር አቶ አብዲ መሀሙድ ኡመር በፕሮግራሙ ላይ እንደተናገሩት የኢትዮጵያ ህዳሴ በአረንጓዴ ልማት በዘላቂነት ይሳካል” በሚል የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን አንደኛ አመት መታሰቢያ በክልሉ ለአንድ ወር የዛፍ የችግኞች ተከላ ይካሄዳል ። ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ መታሰቢያነት የችግኝ ተከላዉ እተካሄደ ያለዉ ታላቁ መሪ ለአረንጓዴ ልማት መስፋፋት ትተዉት ያለፉትን አሻራ ለማስቀጠል ነዉ፡፡ መለስ ዜናዊ የአርብቶ አደሩ ህብረተሰባችን የንጹህ መጠጥ ውሃና መልካም አስተዳደር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስቀመጡትን ራእይ ከዳር ለማድረስ የክልሉ መንግሥት በትኩረት እየሰራ መሆኑንና በእርሳቸዉ የተጀመረው የአረንጓዴ ልማት ንቅናቄ በሁሉም ዘንድ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል ፡፡ የክልሉ እንስሳት ሰብልና ገጠር ልማት ቢሮ ኃላፊና የዝግጅት ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ብዲሪሳቅ አሊ በበኩላቸው በከተማው ቅራቢያ በአራት ሄክታር መሬት ላይ በተቋቋመው ፓርክ ውስጥ 5 ሺህ ሀገር በቀል የዛፍ ችግኞች መተከላቸውን ገልፀዋል ፡፡ የታላቁን መሪ ሙት አመት ለማክበር የከተማ ነዋሪዎች በመኖሪያ ቤታቸው፣በመንገድ ዳር ላይና በተቋማት ውስጥ በስማቸዉ የችግኝ ተከላ በማካሄድ ላይ ናቸዉ ። የታላቁ መሪ ራእይና አደራውን በይበልጥ ተግባራዊ ለማድረግ ቃሉን የሚታድስበት ዝክረ መለስን ለማክበር በየደረጃው ኮሜቴዎች ተቋቋመው በቂ ዝግጅት ማድረጋቸውን ተናግረዋል፡፡ እንደ ኢዜአ ዘገባ በችግኝ ተከላው ከተሳተፉት ነዋሪዎች መካከል አቶ አብዲ መሁመህ ዩሱፍ፣ መካከልም የችግኝ ተከላ መካሄዱ የተራቆተ መሬትን በደን ለመሸፈንና ተስማሚ የአየር ንብረት ለመፍጠር፣ አፈርን ከመሸርሸር ለመለካል ስለሚረዳ ከመትከል ባሻገር ችግኞቹን የመንከባከብ ኃላፊነት መውሰድ እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡
0
32afe41c4419947aaf5d31ade0244ddf
32afe41c4419947aaf5d31ade0244ddf
የናይጄሪያ ም/ቤት ማኅበራዊ መገናኛዎችን ለመቆጣጠር እየሰራ ነው
የናይጄሪያ ምክር ቤት አባላት በኤንተርኔት የሚወጡና እና በማኅበራዊ መገናዎች የሚዘዋወሩ ንግግሮችን ለመቆጣጠር የቀረቡት ህጎች ደጋፊዎች የጥላቻ ንግግሮችንና የሃሰት ወሬዎችን መዛመት የሚያስወግዱ እንደሆኑ ይናገራሉ።ተቃዋሚዎች ደግሞ የመናገር ነጻነትን ያፍናሉ፤ የመንግሥት ፖሊሲዎችን መንቀፍ በወንጀል እንዲያስጠይቅ ያደርጋሉ ብለዋል።
1
7732a9f2b75e8103678feb5881352439
7732a9f2b75e8103678feb5881352439
ጠቅላይ ሚኒስተር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ፈረንሳይ አቀኑ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአውሮፓ በፈረንሳይና ጀርመን ይፋዊ የሥራ ጉበኝት ለማድረግ በዛሬው ዕለት ወደ ፓሪስ አቅንተዋል ።ጠቅላይ ሚንስትሩ በፈረንሳይ በሚኖራቸው ቆይታም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በፓሪስ ተገናኝተው እንደሚወያዩ ይጠበቃል።በመቀጠልም ወደ ጀርመን የሚያቀኑ ሲሆን በዚያም ከመራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚወያዩ ይሆናል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ በጀርመን ቆይታቸውም ጥቅምት 21 ቀን 2011 ዓ.ም ከተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ከሚውጣጡ 25 ሺህ ኢትዮጵያዊያን ጋር በፍራንክፈርት ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።የጠቅላይ ሚኒስትሩ የአውሮፓ ጉብኝት “አንድ ሆነን እንነሳ ነገን በጋራ እንገንባ” በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ መሆኑም ተገልጿል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝቱን የሚያደርጉትቀደም ሲል በሀገራቱ መሪዎች በቀረበላቸው ግብዣ መሰረት ነው።
1
99471b9ee2002a99df48cc18ff3d5f1f
3f426245ca3568521ababd8771c0649e
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በህክምና ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 42 ሐኪሞች አስመረቀ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ለ14ኛ ዙር በወታደራዊ አመራርነት ያሰለጠናቸውን ከፍተኛ መኮንኖች አስመረቀ፡፡በስነ ስርዓቱ ላይ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል አደም መሀመድ ተመራቂዎች የሀገራቸውን ሉዓላዊንትና የህዝባቸውን ደህንነት ለመጠበቅ ወታደራዊ አመራሮች በዕውቀት ላይ ተመስርተው ሀገርን እና ህዝብን ማገልገል እንደሚጠበቅባቸው ገልፀዋል፡፡የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የአቅም ግንባታ ግብ በሁሉም አውዶች መፋለም የሚችል ጠንካራ ሀይል መገንባት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡የኮሌጁ ኮማንዳንት ብርጋዴር ጀነራል ዳኛቸው ይትባረክ በበኩላቸው፥ ዛሬ በከፍተኛ ስልታዊ አመራር 90 ስልጣኞች መመረቃቸውን ገልፀው ÷ 18ቱ ከአምስት የጎረቤት ሀገር የመጡ መሆናቸውን ተናግረዋል ።በስነ ስርዓቱ ላይ የመከላከያ ህብረት ስልጠና ዋና መምሪያ ሀላፊ ሌተናል ጀነራል ሀሰን ኢብራሂምን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች መገኘታቸውን ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
0
c1f0d8758e39a26910665923bb33ddd0
a19dc0ff3f054b4aef5d5341fb824ead
ጀርመን ኢትዮጵያን በልማትና በኢንቨስትመንት ዘርፎች መደገፍ እፈልጋለሁ አለች
የኢትዮ-ሳዑዲ አረቢያ የኢንቨስትመንት ጉባዔ በኢትዮጵያ ኤምባሲ አዘጋጅነት በዛሬው ዕለት በሪያድ ከተማ ተካሂደ።በዚህ ወቅት ንግግር ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር አክሊሉ ኃይለሚካኤል፦ በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሁኔታ፣ በኢንቨስትመንት እድሎች፣ በኢንቨስትመንት ዘርፎች፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ እና ልማት እንቅስቃሴ ማብራሪያ ሰጥተዋል።የውጭ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ስለሚያገኙት የመንግስት ድጋፍ እና አጠቃላይ የንግድና ኢንቨስትመንት አማራጭ ሃሳቦች ላይም ሚኒስትር ዲኤታው ማብራሪያ አቅርበዋል።እንዲሁም ኢትዮጵያ በፈጣን የኢኮኖሚ ለውጥ ላይ መሆኗን፣ ሰፋፊ የመሰረተ-ልማት ግንባታ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ያለች ሀገር እንደሆነች የገለፁ ሲሆን፥ በአሁኑ ወቅትም አገሪቱ ያላትን የኢኮኖሚ ይዘት መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት የማምረቻ ኢንዱስትሪ ላይ ያተኮረ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታና ልማት ውስጥ እንደምትገኝ ገልፀዋል።የውጭ ባለሃብቶች በተለይም የሳዑዲ አረቢያ ባለሃብቶችና ኢንቨስተሮች በእነዚህ የኢንዱስትሪ ልማት ግንባታዎች፣ በኃይል ማመንጨት፣ በንግድ፣ በግብርና፣ በማዕድን፣ እና በጨርቃ ጨርቅና ሌሎች ኢንዱስትሪ ዘርፎች ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።በዚህ ጉባዔ ከሰላሳ በላይ የሚሆኑ ባለሃብቶችና የኢንቨስትመንት ተቋማት የተሳተፉ ሲሆን፥ ኢትዮጵያ በመልካም የኢኮኖሚና የፖለቲካ ለውጥ ላይ እንደሆነችና በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆናቸውን ጠቁመዋል።ተሳተፊዎቹ ሊያጋጥማቸው የሚችሉ ተግዳሮቶችን ያነሱ ሲሆን፥ ሚኒስትር ዴኤታው በበኩላቸው መንግስት የውጭ ባለሃብቶችን ለማገዝና የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጋራ ለመፍታት ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ)
0
b76df8766c10afdf8037657fb032f59b
9ade516d02af42bb729d4b003e1cbbf7
ኢ/ር ታከለ በተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል መደረግ ስለሚገባቸው ጥንቃቄዎች ግንዛቤ ሰጡ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ገቢው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውል ንጋት የተሰኘ የሙዚቃ አልበም ተመረቀ።የሙዚቃ አልበሙ ከኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ህብረት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተበርክቷል።በአልበሙ ላይ ዘሪቱ ከበደ፣ሄኖክ መሀሪ፣ጆኒ ራጋ፣ቤቲ ጂና ፍቅረአዲስ ነቃጥበብን ጨምሮ 15 ድምፃውያን ተሳትፈውበታል።ከአልበሙ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ እንደሚውል ከከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
d6923628ea2a6e1d959167faeb62acd0
dcf25b3a497c1763bea8c643501bd496
ለአምስት ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያሠራጭ ማከፋፈያ ማዕከል የእሳት አደጋ ደረሰበት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በቦረና ዞን ያቤሎ ወረዳ የተገነባው የያቤሎ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና ማስተላለፊያ መስመር ሥራ ጀመረ።የባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና ማስተላለፊያ መስመር የሆነው ፕሮጀክት የፍተሻ እና ሙከራ ሥራ ተጠናቆ በዛሬው ዕለት ኃይል መስጠት ጀምሯል ነው የተባለው።ጣቢያው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መካከል በተደረገ የኮንትራት ሥምምነት የተገነባ ነው ተብሏል።የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያው 132 ኪሎ ቮልት ኃይል የመሸከም አቅም ያለው ሲሆን፥ አንድ ባለ 20/25 ሜጋ ቮልት አምፔር ትራንስፎርመርም ተተክሎለታል።በማከፋፈያ ጣቢያው የመቆጣጠሪያ ክፍሎች፣ የመኖሪያ ቤቶች እና የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ግንባታም ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ መደረጉም ተገልጿል።የፕሮጀክቱ መገንባት በያቤሎ ከተማ እና አቅራቢዋ ባሉ አካባቢዎች ይስተዋል የነበረውን የኃይል አቅርቦት ችግር ይፈታል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!https://t.me/fanatelevision
0
1cb2fee7e9dc76393605519ad55535b5
1cb2fee7e9dc76393605519ad55535b5
ፍቅሩ ተፈራ ዳግም ወደ ህንድ አምርቷል
በኢትዮጵያ ተጫዋቾች ታሪክ ለረጅም ግዜያት በውጭ ሃገራት ሊጎች በመጫወት በተለይም በቅርብ አመታት ውስጥ የሚስተካከለው ኢትዮጵያዊ ተጫዋች የለም፡፡ የፊት አጥቂው ፍቅሩ ተፈራ ከረጅም ወራት ቆይታ በኃላ ወደ እግርኳስ የሚመልሰውን ዝውውር ፈፅሟል፡፡ ፍቅሩ ለህንዱ አይ ሊግ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ክለብ መሃመዳን ስፖርቲንግ ክለብ ለመጫወት ተስሟምቷል፡፡ መሃመዳን ለፍቅሩ 16ኛው ክለቡ ነው፡፡በራሪው ፍቅሩ በሚል ተቀፅላ ስም በህንድ የተሰጠው ተጫዋቹ አምና በደቡብ አፍሪካ ሃይላንድስ ፓርክ ቆይታ ያደረገ ሲሆን በቀጣይ ማረፊያው ህንድ ሊሆን እንደሚችል በስፋት ሲነገር ቆይቷል፡፡ ፍቅሩ በህንድ ሂሮ ሊግ ለሚወዳደረው የቀድሞ ክለቡ አትሌቲኮ ኮልካታ ለመመለስ ያልተሳካ ድርድር አድርጓል፡፡እንደኢስት ቤንጋል እና ሞሃን ባጋን ያሉ ክለቦችም ፍቅሩን ለማስፈረም ጥረት ያደረጉ ቡድኖች ነበሩ፡፡ ከሶስት ወራት ወዲህም ከተለያዩ የህንድ ክለቦች ጋር ስሙ ሲያያዝ ቆይቶ ለመሃመዳን እስከዓመቱ መጨረሻ ለመጫወት ተስማምቷል፡፡ ክለቡንም ዛሬ በይፋ ተቀላቅሏል፡፡ ሆኖም ቅዳሜ በሚደረግ የሊግ ጨዋታ ላይ እንደማይሰለፍ ክለቡ አሳታውቋል፡፡ፍቅሩ በመሃመዳን የቴሬናዳድ እና ቶባጎ ተወላጁን ዊሊስ ፕላዛ ከክለቡ መለያየቱን ተከትሎ የተፈጠረው ክፍተት እንደሚሞላ ይጠበቃል፡፡ መቀመጫውን በኮልካታ ያደረገው መሃመዳን ለፍቅሩ ሶስተኛው የህንድ ክለቡ ነው፡፡ ከዚህ አስደቀድሞ ለአትሌቲኮ ኮልካታ እና ቼናይ ፍቅሩ መጫወት ችሏል፡፡ በሁለቱም ክለብ ቆይታም የሊግ ድሎችን ማጣጣም ችሏል፡፡ ፍቅሩ እግርኳስን በሃገሩ ኢትዮጵያ ለአዳማ ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ በደቡብ አፍሪካ፣ ቼክ ሪፐብሊክ፣ ፊንላንድ፣ ቬይትናም፣ ፣ ህንድ እና ባንግላዴሽ መጫወት የቻለ አንጋፋ አጥቂ ነው፡፡
1
fc4f4cab6ef45dcd2bee1a866aab2211
fc4f4cab6ef45dcd2bee1a866aab2211
የእንግሊዝና ጀርመን የንግድ ምክር ቤቶች የጋራ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ቅድሚያ ሠጥተው እንደሚሠሩ አስታወቁ
የእንግሊዝ እና የጀርመን የንግድ ምክር ቤቶች እንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት ስትወጣ የጋራ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ቅድሚያ ሠጥተው መሥራት እንደሚገባቸው ተናግረዋል፡፡የብሪታንያ እና የጀርመን የንግድ ምክር ቤቶች በውይይታቸው እንደገለፁት ከሆነ በንግድ ዘርፍ የሚስተዋሉ የኢኮኖሚ አለመረጋጋትን ሊያከትሉ የሚችሉ ችግሮችን ለመቀነስ በሰራተኞች መብት፣ በግብር እና በግምሩክ አሠራር ሂደት ላይ ማስተካከያ ማድረግ አስፈላጊ ነው ብለዋል፡፡የጀርመን የንግድ ምክር ቤት አባላት ከእንግሊዝ ጋር እየተደረገ ያለው የንግድ ልውውጥ በሃገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ተፅዕኖ እያሳደረ እንደሆነ የገለፁ ሲሆን የእንግሊዝ የንግድ ምክር ቤት አባላት በበኩላቸው ተፈጥሯል የተባለውን የኢኮኖሚ ችግር ለማቃለል ቢያንስ ሶስት የሽግግር ዓመታት እንደሚያስፈልጋቸው ገልፀዋል፡፡የእንግሊዝ የንግድ ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አደም ማርሻል እንደገለጹት "በሁለቱም ሃገራት መህል እውነተኛ የንግድ ሥራ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ስራ ለመስራት እለት ተእለት በንግድ ሥራ ላይ ያሉ ማነቆዎችን በመለየት እና የወደፊቱን የግብይት አሠራር ሂደት በማጥራት ግልጽነት ያለው አሰራር ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀዋል፡፡የሁለቱም ሃገራት ድርጅቶች በኢንቨስትመንት ጉዳዮች ዙሪያ ሙሉ በሙሉ በመተማመን ውሳኔዎችን መወሰን የሚችሉበትን መንገድ ለመፍጠር እንግሊዝ እና የአውሮፓ ህብረት በጉምሩክ ስርዓት ላይ ማስተካከያ እንዲደረግ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚገባቸውም ተገልጿል፡፡የእንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት መውጣት የንግድ ትስስሩ ላይ አሉታዊ ጫና በመፍጠር ተጨማሪ ቢሮክራሲ እና ጥብቅ የሆነ የድንበር ቁጥጥር በመፍጠሩ የጀርመን ድርጅቶች ከፍተኛ ወጪ እንዲያወጡ በመገደድ ላይ ናቸው ሲሉ የጀርመን የንግድ ምክር ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ ማርቲን ዋንስሌበን ተናግረዋል፡፡በዚህም ምክንያት አብዛኛዎቹ አባላት እነዚህን እንቅፋቶችን በመሸሽ በእንግሊዝ ውስጥ የተሰማሩበትን ትልልቅ የኢንቨስትመንት ስራዎችን በመተው ላይ መሆናቸውን ሪፖርት እያደረጉ መሆኑንም ስራ አስኪያጁ አክለዋል፡፡ጀርመን በከፍተኛ ደረጃ የሸቀጣ ሸቀጥ ምርቶችን ከምትልክባቸው ሃገራት መሃል እንግሊዝ ሶስተኛ ደረጃን ትይዛለች፡፡ እንግሊዝ በከፍተኛ ደረጃ ምርቶችን ከምትልክላቸው ሃገራት ጀርመን ሁለተኛ ደረጃን ትይዛለች፡፡በእንግሊዝ ያሉ የጀርመን ድርጅቶች ከ400 ሺ በላይ ሠራተኞችን ቀጥረው ያሰራሉ፡፡ በጅርመን ያሉ የእንግሊዝ ድርጅቶች ደግሞ ከ220 ሺ በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የስራ እድል ፈጥረዋል፡፡
1
4890ee9f8255b42a2c7ac1960e28802f
fcefe03a758c875dfc3e4d6a9899cf18
በ1.4 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚገነባው የአባይ ወንዝ ተለዋጭ ድልድይ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ
ኢትዮጵያ 49 ሚሊየን ዶላር በጀት የተያዘለት ረዥም ድልድይ ልትገነባ መሆኗን ፌስ ቱ ፌስ አፍሪካ በድረገፁ አስነበበ፡፡ግንባታውም በቻይናው ሲሲሲሲ ኮንስትራክሽን ኩባንያ የሚከናወን ሲሆን ኩባንያው የድልድዩን ግንባታና ዲዛይን በሚመለከት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የስምምነት ፊርማ ማስቀመጣቸውን ዘገባው አስፍሯል፡፡በባህርዳር አካባቢ በአባይ ወንዝ ላይ የሚገነባው ድልድይ በ3 ዓመታት ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ ዕቅድ ተይዞለታል፡፡በአባይ ወንዝ ላይ የሚገነባው ድልድይ 21 ነጥብ 5 ሜትር ስፋትና ሶስት መስመሮችን የሚይዝ ሲሆን ይህም የብስክሌት፣ የመኪና መስተላለፊያና የእግረኛ መንገድን የሚያካትት እንደሆነ በዘገባው ሰፍሯል፡፡የፕሮጀክቱ ወጪ ደግሞ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ስለመሆኑም በዘገባው ተጠቅሷል፡፡የባህርዳሩ አባይ ድልድይ ከተጠናቀቀ በኋላ በኢትዮጵያ እረዥሙ ድልድይ እንደሚሆን የታወቀ ሲሆን ጥቅምት ወር 2006 ለትራፊክ ክፍት የሆነውን 319 ሜትር ርዝመት ያለውን የባሽሎ ወንዝ ድልድይ በርዝመት እንደሚበልጥ ዘገባው አመልክቷል፡፡የቻናው ኮንስትራክሽን ኩባንያ ሲሲሲሲ በሃገሪቱ የሚገነቡ የተለያዩ ሜጋ ፕሮጀክቶችን የሚያከናውን ሲሆን በዚህም የኮምቦልቻን ኢንዱስትሪ ፓርክ፣ በሃገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የአዲስ-አዳማ ፈጣን መንገድ፣ ቦሌ አካባቢ የሚገኘውን የአፍሪካ ጎዳና መንገድ፣ የመኢሶ-ጅቡቲ ባቡር መንገድ ብሎም በአዲስ አበባ የቦሌ አለም አቀፍ አየር መንገድ ማስፋፊያ ግንባታዎችን እያከናወነ የሚገኝ ተላቅ ተቋም መሆኑን ዘገባው አመላክቷል፡፡በአሁኑ ጊዜም ቢሆን ኩባንያው አራት በሂደት ላይ ያሉ ታላላቅ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክችን እያከናውነ ሲሆን ከናዛ ውስጥ የሃዋሳን አየር መንገድን ከጥቁር ውሃ/ቢሻን ጉራቻ/ የሚያገናኝ መንገድግንባታ፣ ከጅግጅግጋ ገለሽ ያለ መንገድ ግንባታን፣ ከጨረርቲ ሃገር መኮር መንገድ ግናባታና አርሲ ነገሌ ሃዋሳ መንግድ ግንባታን እያከናወነ የሚገኝ ፕሮጀክት መሆኑን ዘገባው አስታውሷል ፡፡
0
a8853a959bd8222650e023d08f0ec5cc
59b71ca0fa81c9dda4b0cafcff6b95d5
ኢዜማ ከጣና ሃይቅ 672 ስኩዬር ኪ.ሜ ያህሉ ወደ የብስነት መለወጡን አረጋግጫለሁ አለ
የ2013 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሚጀመርበት ቀን በሁለት ሳምንት መራዘሙ ታውቋል።በኢትዮጵያ ውድድር በሁለተኛ እርከን ላይ የሚገኘው ከፍተኛ ሊግ በጁፒተር ሆቴል በተደረገ ስብሰባ ታኅሣሥ 10 በሦስት የተለያዩ ቦታዎች በመቀመጥ ውድድሮች እንደሚጀምሩ መገለፁ ይታወሳል።ሆኖም ውድድሩ ወደ ታኅሣሥ 24 መለወጡን ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘው መረጃ የሚጠቁም ሲሆን ቡድኖች የመመዝገቢያ ክፍያ አለመክፈላቸው እንደምክንያትነት ተጠቅሷል።ከሊጉ ጋር በተያያዘ መረጃ በያዝነው ውድድር ዓመት ከሚሳተፉ 36 ክለቦች መካከል ሁለት ቡድኖች በክፍያ ምክንያት እንዲሁም በወቅታዊ ጉዳይ ደግሞ ሦስት የትግራይ ቡድኖች ላይሳተፉ ይችላሉ ተብሏል።
0
78e2cdd960c979af09aa122a132e3877
78e2cdd960c979af09aa122a132e3877
የዓቃቤ ሕግ ቁሳዊ ማስረጃዎቹን ለዶ/ር መረራ ጉዲና እንዲሰጣቸው ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጠ
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የፌዴራል ዋና ዓቃቤ ሕግ በማስረጃነት ያቀረባቸው የቪዲዮ፣ የድምፅና የፎቶግራፍ ማስረጃዎች ይሰጡኝ በማለት ለጠየቁት ዶ/ር መረራ ጉዲና ማስረጃዎች እንዲሰጣቸው ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ተከሳሹ ማስረጃዎቹ ይሰጡኝ ሲሉ ፍርድ ቤቱን ጠይቀው ነበር፡፡ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ለመስጠት ለዛሬ ታኅሳስ 24 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀጠሮ ይዞ የነበረ ሲሆን፣ ማስረጃዎቹ ለተከሳሹ እስከ ረቡዕ ታኅሳስ 25 ቀን 2010 ዓ.ም. ጠዋት እንዲደርሳቸውና ከሰዓት በኋላ ማስረጃዎቹ እንዲሰሙ ቀጠሮ ይዟል፡፡
1
7414723589932f2ff7c4471fc4702fcf
75b92a5f1076d4cc8b661d1f6e0a4fe7
የዩናይትድ ስቴትስ ዓመታዊ ፕሬዚዳንታዊ ንግግር ታዳሚዋ ኢትዮጵያዊ አሜሪካዊት
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ "ዩናይትድ ስቴትስ ላይ ፈጽሞ እንዳይዝቱ" ሲሉ የኢራኑን ፕሬዚዳንት ሃሰን ሩሃኒን አስጠነቀቁ።ፕሬዚዳንቱ በትዊተር ማስጠንቀቂያውን ያስተላለፉት የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዎ የኢራንን መሪዎች የሚነቅፍ ንግግር ካደረጉ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ነው።ሚስተር ትረምፕ ለኢራኑ ፕሬዚዳንት ሩሃኒ ብለው ትናንት ዕሁድ ማታ በትዊተር ባወጡት ማስጠንቀቂያቸው እንዲህ ብለው"ዩናይትድ ስቴትስ ላይ እንዳይዝቱ አለበለዚያ በታሪክ ታይቶ የማያውቅ መዘዝ ያገኝዎታል ። የሚሰነዝሩትን የዕብደት ዛቻ እንደድሮው ዝም ብለን የምንመለከት አይደለንም ተጠንቀቁ" ብለዋል።ፕሬዚዳንቱ ይህን ማስጠንቀቂያ ያወጡት የኢራኑ ፕሬዚዳንት "በአንበሳ ጭራ መጫወት ይቅርቦት በኋላ ይቆጭዎታል" ብለው ትረምፕን አስጠነቀቁ የሚሉ ሪፖርቶች ቀደም ብለው ከተሰሙ በኋላ ነው።ሩሃኒ "ከኢራን ጋር ሰላም መፍጠር የሰላም ሁሉ መጨረሻ ከኢራን ጋር ጦርነት ማንሳት ጦርነትም የጦርነት ሁሉ መጨረሻ አሜሪካ ቢገባት ይሻላ" ማለታቸው ተጠቅሷል።የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፖምፔዎ ካልፎርኒያ ውስጥ ባደረጉት ንግግር የኢራን መንግሥት ለሀገሩ ህዝብ ከባድ ስቃይ ሆኖበታል ብለዋል።
0
cc36bee1f7e700ad3ccbd49a0f39050b
cc36bee1f7e700ad3ccbd49a0f39050b
የሴቶች ዝውውር | አርባምንጭ አራት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ሁለት አሳድጓል
ረቡዕ መስከረም 09 2011ወደ አንደኛው ዲቪዚዮን ከፍ ያለው አርባምንጭ አራት አዳዲስ ተጨዋቾችን አስፈርሟል። ሁለት ተጫዋቾችን በማሳደግ የነባሮችንም ውልም አድሷል።በሴቶች ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ጥረት ኮርፖሬትን በመከተል በሁለተኝነት አጠናቆ ወደ መጀመሪያው ዲቪዚዮን ማደግ የቻለው አርባምንጭ አዳዲስ ተጨዋቾችን እያስፈረመ ይገኛል። በዚህም መሰረት የአራት ተጨዋቾችን ለሁለት ዓመታት በሚቆይ የኮንትራት ጊዜ በእጁ ያስገባ ሲሆን ተከላካይ መስመር ላይ ዝናቧ ሽፈራውን ከአዳማ ከተማ እንዲሁም ትዕግስት አዳነን ከጌዲዮ ዲላ ማስፈረም ችሏል። አማካይ ክፍሉን ለማጠናከር ደግሞ ትሁት አየለን ከሀዋሳ ከተማ ያስመጣው አርባምንጭ የሲዳማ ቡናዋን የመስመር አጥቂ ቱሪስት ለማንም ከቡድኑ ጋር ቀላቅሏል።አርባምንጭ ከተማ አዳዲስ ተጨዋቾችን ወደ ክለቡ ከማምጣት ባለፈም ረድኤት ዳንኤል እና ወርቄ ላቶን ወደ ዋናው ቡድኑ አሳድጓል። ክለቡ በዋናው ቡድኑ ሲያገለግሉ ከቆዩት ተጨዋቾቹ መካከል ደግሞ አዚዛ ታዬ ፣ ተስፋነሽ ተገኔ ፣ መሰረ ማቲዮስ ፣ የትምወርቅ አሸናፊ እና አበባዬ ጣሰውን ለቀጣይ ሁለት ዓመታት እንዲቆዩ ውላቸውን እንዳራዘመ ተሰምቷል።
1
b698c2591e68190263906cae3d5c84b1
cd30332a35e570fa3d610d3f58461c06
ኢትዮጵያ የ2018 የቡድን 77 እና ቻይና ሊቀመንበርነትን ከፓኪስታን ተረከበች
አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ጋሞ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት 6 ሚሊየን ብር እና 77 ሠንጋ በሬዎችን አበረከቱ፡፡የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ፣ የጋሞ ሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች የነዋሪዎቹን ድጋፍ ዛሬ በምድር ኃይል ግቢ ተገኝተው አስረክበዋል፡፡የዞኑ ነዋሪዎች ለመከላከያ ሠራዊቱ ያላቸውን አክብሮት ለመግለጽ 6 ሚሊየን ብር፣ 77 ሰንጋ በሬዎች፣ 34 ፍየሎችና ሁለት አይሱዙ የጭነት መኪና ሙዝ ልከዋል።መከላከያ ሠራዊቱ የጀመረው የሕግ ማስከበር ሥራ በድል እስከሚጠናቀቅ ድረስም የዞኑ ነዋሪዎች ከሃገር መከላከያ ሰራዊት ጎን እንደሚቆሙ ማረጋገጣቸውንም ዋና አስተዳዳሪው ገልፀዋል፡፡ከጋሞ የሃገር ሽማግሌዎች የተወከሉት አቶ መንግስቱ ደምሴ ነዋሪዎቹ መንግስት እያደረገ ያለውን የሕግ ማስበከር ሥራ እንደሚደግፉ ተናግረዋል።ድጋፉን የተረከቡት በመከላከያ ሚኒስቴር የሚኒስትር ዲኤታ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጌታቸው ሲሳይ ለጋሞ ሕዝብ ምስጋና አቅርበዋል፡፡የኢሉ አባቦራ ዞን ሦስት ወረዳ ነዋሪዎችም ለመከላከያ ሠራዊቱ 37 ሰንጋዎችን ማበርከታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡በተወካዮቻቸው በኩል በምድር ኃይል ቅጥር ግቢ ድጋፉን ያስረከቡት አልጌ ሳቺ፣ ዳሪሙ እና ዶረኒ ወረዳዎች ነዋሪዎች ናቸው፡፡
0
1c02af75bdac3239b3f068de71507895
1c02af75bdac3239b3f068de71507895
ታዲዮስ ወልዴ ለአርባምንጭ ከተማ ፈርሟል
አርባምንጭ ከተማ በክረምቱ ዝውውር መስኮት ሁለተኛ ዝውውሩን በማከናወን የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ታዲዮስ ወልዴን አስፈርሟል፡፡ታዲዮስ ወልዴ በ2004 ድሬዳዋ ከተማን ለቆ ያለፉትን 6 የውድድር ዘመናት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያሳለፈ ሲሆን የመጨረሻዎቹን ሁለት የውድድር ዘመናትም በአምበልነት ሲያገለግል ቆይቶ ክለቡን በመልቀቅ ወደ አርባምንጭ አምርቷል፡፡ በክለቡም ከቀድሞ አሰልጣኙ ጸጋዬ ኪዳነማርያም ጋር የሚገናኝ ይሆናል፡፡አርባምንጭ ከታዲዮስ በተጨማሪ ግብ ጠባቂው ሲሳይ ባንጫን ባለፈው ሳምንት ማስፈረሙ ይታወሳል፡፡
1
92a09f6a4e49c8370063f4ada4124646
92a09f6a4e49c8370063f4ada4124646
ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከውጭ የመጡ ተጓዦች ለ14 ቀናት የሚያሳልፉበትን ስፍራ ጎበኙ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከውጭ የመጡ ተጓዦች ለ14 ቀናት በለይቶ ማቆያ የሚያሳልፉበትን ስፍራ ጎበኙ።ወይዘሮ አዳነች አቅም ሳይኖራቸው በመንግስት ወጪ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ የሚቆዩባቸውን ቦታዎች ነው የጎበኙት።በጉብኝቱ ላይ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትሯ ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም ተካፍለዋል።በዚህ ወቅትም በተዘጋጁ ቦታዎች ያለውን ሁኔታና አቅርቦት ጋር የተገናኙ ጉዳዮችን በተመለከተ በስፍራው ካሉ ሃላፊዎች ጋር ተነጋግረዋል።በሀብታሙ ተክለስላሴ
1
ab76011745c90bf69e501533d7e03c32
ffff6cc2f217ea522350117ccc442832
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ መቀሌ አቋርጦት የነበረውን በረራ በይፋ ጀመረ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ጀምሮ በሳምንት ለአራት ቀናት ወደ ካሜሩኗ መዲና ያውንዴ አዲስ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ የካሜሩኗ ዋና ከተማ ያውንዴ፤ ከወደብ ከተማዋ ዱአላ ቀጥሎ ሁለተኛዋ የአየር መንገዱ መዳረሻ ሆናለች፡፡ የአየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ለአዲስ አድማስ እንደገለጹት፤ “የበረራው መጀመር የሁለቱን እህትማማች አገራት የህዝብ ለህዝብ፣ የንግድ፣ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ግንኙነት የሚያጠናክር ይሆናል፡፡” በረራው ለደንበኞች አዲስ ምርጫ ከመስጠት ባሻገር ፈጣንና ውጤታማ አገልግሎትን የሚሰጥ እንደሚሆንም ዋና ሥራ አስፈጻሚው ተናግረዋል፡፡ አየር መንገዱ በአሁን ወቅት በአምስት አህጉራት፣ ከ91 በላይ አለም አቀፍ መዳረሻዎች ሲኖሩት፤ በአፍሪካ 53 መዳረሻዎች እንዳሉት ተገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላለፉት 7 ዓመታት ከ25 በመቶ በላይ እድገት እያስመዘገበ የሚገኝ ተቋም ነው ተብሏል፡፡
0
d98d13d72bdfcd4d7c06adf59f8c58d5
d98d13d72bdfcd4d7c06adf59f8c58d5
በግብፅ 130 ታራሚዎች የረሃብ አድማ አደረጉ
አመንስቲ ኢንተርናሽናል እንደገለፀው በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ በሚገኘው ማረምያ ቤት ውስጥ የሚገኙ 130 ታራሚዎች በሰብአዊ መብት አያያዝ ጉድለትና ቤተሰብ እንዳይጠይቃቸው በመደረጉ ከስድስት ሳምንታት በላይ የረሃብ አድማ በማድረግ ተቃውሟቸው አንፀባርቀዋል፡፡ ከፍተኛ ጥበቃ በሚደረግለት በደቡባዊ ካይሮ በሚገኘው ማረሚያ ቤት የስራ ሃላፊዎቹ ታራሚዎቹን በመደብደብ እና በኤሌክትሪክ ሾክ እየቀጧቸው እንደሆነ አመንስቲ ኢንተርናሽናል ታራሚዎቹን ዋቢ አድርጎ ገልጿል፡፡የህግ ታራሚዎቹ ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዳይገናኙ በማድረግ ግልፅ የሆነ ወንጀል እየሰሩ ያሉ የማረምያ ቤቱ የስራ ሃላፊዎች የግብፅ ህዝብና አለም አቀፍ ማህበረሰብ ሊያወግዛቸው እንደሚገባ አመንስቲ ኢንተርናሽናል መግለፁን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
1
eda761368540f24139e80e2e7ea09772
bb042ed28ab9bd79ed7d9ccc55e8bac6
የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት ያስገነባቸው አራት ትምህርት ቤቶች በመስከረም ስራ ይጀምራሉ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በ4ኛ ዙር የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራ የሚገቡ የክፍል ደረጃዎችን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ይፋ አድርጓል፡፡የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ደሙ በሰጡት መግለጫ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን እየተከላከሉ የገጽ ለገጽ የመማር ማስተማር ስራውን በከተማው ለማስጀመር ውሳኔ ማስቀመጡ ይታወሳል፡፡በዚህም ከሰኞ ጀምሮ በ4ኛ ዙር በግል ትምህርት ቤቶች የቅድመ መጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች እና በመንግስት ትምህርት ቤቶች ከ1ኛ እስከ 4ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች የገጽ ለገጽ ትምህርት ይጀምራሉ ብለዋል፡፡ህጻናት ተማሪዎች ወደ ገጽ ለገጽ የመማር ማስተማሩ ስራ እየመጡ በመሆኑ የተዘጋጀውን የኮቪድ-19 ፕሮቶኮልን በአግባቡ መተግበር እንዲቻል የትምህርት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ ማቅረባቸውን ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
856d6a1d3f0ae84ead21b72c17f7961c
fa7094a5420f955c00c816c684b3007f
የቫይረሱ ጥርጣሬ ታይቶባቸው በባሕር ዳር ፈለገ ሕይወት ሪፈራል ሆስፒታል ምርመራ ሲደረግላቸው የነበሩት ሴት የምርመራ ውጤት ዛሬ ታውቋል፡፡
የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች(በዩኤኢ)ሰዎች ከመኪናቸው ሳይወርዱ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ለማድረግ የሚያስችል ማእከል መክፈቷን አስታውቃልች፡፡ የምርመራ ማእከሉን የከፈቱት ሼህ መሀመድ ቢን ዘይድ አል ንህያን፣ የአቡዳቢ ዘውዳዊ ልዑል እና የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ አዛዥ ናቸው፡፡ በአምስት ደቂቃ ውስጥ የቫይረሱን መኖር ወይም አለመኖር ማሳወቅ የሚችለው ይህ ማእከል የተቋቋመው በአቡዳቢ የጤና አገልግሎት ኩባንያ ነው ተብሏል፡፡ በማእከሉ ለ600 ሰዎች ምርመራ ለማድረግ የሚያስችል አቅም አለው፡፡ በዩኤኢ የዚህ አይነት ሎሎች መሰል ማዕከላትን በ10 ቀናት ውስጥ 13 ተጨማሪ ከተሽከርካሪ ሳይወርዱ ምርመራ የሚያደርጉ ማእከላት ተዘጋጅተዋል፡፡ በማእከላቱ የቫይረሱ ምልክት የታየባቸው፣በእድሜ የገፉ ኣዛውንቶችና ነፍሰ ጡር ሴቶች እንዲሁም ሌላ በሽታ ያለባቸው ሰዎች የቅድሚያ ምርመራ አገልግሎት ይሰጣቸዋል፡፡ የምርመራ ማእከሉ በአረብኛና በእንግሊዝኛ የተዘጋጀና በ2 ደቂቃ ውስጥ ሞልተው በሚጨርሱት መጠይቆች ባሉት መተግበሪያ የታገዘ ነው፡፡ ሰዎች ለምርመራ ወደ ተቋሙ በሚመጡበት ጊዜ በሚያሽከረክሩት ተሽከርካሪ ኤፍኤም ራዲዮ በኩል የድምጽ መልእክት ይደረሳል፤ መልእክቱም በመኪናዎ ውስጥ ይቆዩና መታወቂዎን ያሳዩ የሚል ነው፡፡ በመቀጠልም መረጃውና ምዝገባው ከተረጋገጠ በኋላ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ይካሄዳል፡፡
0
2cf6afd7dfe44e362df1c9aafdcab7a6
69f844dbc5556e7613162be4cd0b87cf
በኢትዮጵያና አሜሪካ መካከል በፈሬንጆቹ 2013 የተፈረመው ‘ፓወር አፍሪካ’ ስምምነት ተራዘመ
ኢትዮጵያ እና ኔዘርላንድ በቱሪዝም ዘርፍ በተለይም ደግሞ በኢትዮጵያ ያለውን ቱሪዝም ዕድገት በተመለከተ በጋራ ለማስራት ስምምነት ላይ ደረሱ። ስምምነቱም በኢትዮጵያ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ሒሩት ካሳው(ዶ/ር) በኢትዮጵያ የኔዘርላንድ ምክትል ልዩ መልዕክተኛ መካከል ተፈርሟል።የደች መንግስት ዘርፉን ለማጎልበት፣ ስልጠና ለመስጠት እንዲሁም ለቁጥጥር ስራ የሚውል 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ የተስማማ ሲሆን ለፕሮጀክቱም የሦስት ዓመታት ጊዜ ገደብ ተቀምጧል። ምክትል ልዩ መልዕክተኛው ዚጄስ ውዲስተራ በስምምነቱ ወቅት እንዳስታወቁት ኢትዮጵያ የምንጊዜም አጋራቸው እንደሆነችና አሁን የተፈረመው ስምምነትም 25 አስጎብኚ ድርጅቶችንም ተጠቃሚ የሚያደርግ እንደሆነ አስታውቀዋል።የባህልና ቱሪዝም ሚንስትር ሒሩት በበኩላቸው ከኔዘርላንድ መንግሥት ጋር የተደረሰው ስምምነት በርካታ እድሎችን የሚፈጥር እንዲሁም የግል እና የመንግሥት ድርጅቶች በጋራ እንዲሰሩ የሚያስተሳስር ነውም ብላዋል። ከዚህም በተጨማሪ በአስጎብኚ ድርጅቶች መካከል የሚታየውን የአቅም ክፍተትም ይሞላል ተብሏል።
0
58b871efca0813f9901cba4c425c4e9f
25973e96fbd440a61036d6dfeee5f85b
አዲሱ ተመራጭ ፕሬዚዳንት በሴኔጋል በዓለ ሲመት ፈጸሙ
– ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በተመራጩ የናይጄሪያ ፕሬዝዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ በዓለ-ሲመት ላይ ለመገኘት ትናንት ወደ አቡጃ አቀኑ።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በናይጄሪያ ቆይታቸው በፕሬዝዳንቱ በዓለ-ሲመት ላይ ከመገኘት በተጨማሪ በአገራቱ ግንኙነት ላይም ውይይት ያደርጋሉ።ሙሃማዱ ቡሃሪ ባለፈው መጋቢት በተካሄደው ምርጫ 57 ነጥብ 2 በመቶ በሆነ ድምጽ አሸንፈው ነበር ፕሬዝዳንት ለመሆን የበቁት።ናይጄሪያ ከወታደራዊ አገዛዝ ወጥታ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ስታካሂድ የዘንድሮው ለአምስተኛ ጊዜ ነው።የናይጄሪያ አጠቃላይ ምርጫ እንዲካሄድ ታቅዶ የነበረው ባለፈው የካቲት ወር ቢሆንም የአገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን ጊዜውን በስድስት ሣምንታት በማራዘሙ ነበር መጋቢት ላይ እንዲካሄድ የተደረገው። ናይጄሪያ በአፍሪካ ከፍተኛ የሕዝብ ብዛት ያላት አገር ከመሆኗ ባሻገር ድፍድፍ ነዳጅ በማምረት ከአሕጉሪቱ ቀዳሚ ናት።ተመራጩ ፕሬዝዳንት የናይጄሪያውን ኦል ፕሮግረሲቭ ኮንግረስ ፓርቲ በመወከል ነበር የገዢው ፒፕልስ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበር ከሆኑት ጉድላክ ጆናታን ጋር የተወዳደሩት።ኢትዮጵያና ናይጄሪያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን የጀመሩት እ.ኤ.አ ከ1960 በፊት ነው።ኢትዮጵያ ኤምባሲዋን በናይጄሪያ እ.ኤ.አ በ1961 በቀድሞ የአገሪቱ ርዕሰ ከተማ ሌጎስ የከፈተች ሲሆን ናይጄሪያ ደግሞ እ.ኤ.አ በ1963 በአዲስ አበባ ከፍታለች። የቀድሞ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እ.ኤ.አ በ1996 ከናይጄሪያ በቀረበላቸው ግብዣ አገሪቱን መጎብኘታቸው የሚታወስ ነው።በተመሳሳይም የቀድሞ የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ኦሊሶጎን ኦባሳንጆ እ.ኤ.አ በ2006 ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል።እ.ኤ.አ አቆጣጠር ሰኔ 2000 ሁለቱ አገራት የናይጄሪያን ምሁራን በኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ማስተማር የሚያስችል የአቡጃ ስምምነት ተፈራርመዋል።እ.ኤ.አ በ1960 የናይጄሪያ የመከላከያ ኃይል አባላት በሐረር የጦር አካዳሚ ወታደራዊ ሥልጠና መውሰዳቸው የሚታወቅ ነው። (ኢዜአ)
0
3c54fd3e9e0977268393bfec8712c34a
e86a99c94f0cb25e871404b459ec9edd
የትውልደ-ኢትዮጵያ ቤተ-እሥራኤል ቁጣ
በአሁኑ ወቅት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽሕፈት ቤትና መኖሪያ የሚገኝበትን በአራት ኪሎ አካባቢ የሚገኘው የአፄ ምኒልክ ቤተ መንግሥት በዘመናዊ መንገድ በማደስና በማልማት ወደ ሙዚየምነት ለመቀየር፣ የፈረንሣይ መንግሥት ድጋፍ ለማድረግ መስማማቱ ታወቀ። የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ሐሳብ አመንጪነት ታላቁን የምኒልክ ቤተ መንግሥት በማደስና ተጨማሪ ልማቶችን በማከናወን፣ ለሕዝብና ለጎብኝዎች ክፍት የሚሆን የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ ዕቅድ ተይዟል፡፡ ይህንንም በፍጥነት በተግባር ለመቀየር የባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርትሚኒስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶታል። ይሁን እንጂ ፕሮጀክቱን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ራሳቸው በበላይነት እየተከታተሉት እንደሚገኝ ታውቋል። በዚህም መሠረት የተለያዩ አገሮች ድጋፍ ለማድረግ ፈቃደኝነታቸውን እንዳሳዩ፣ በዋናነት ግን የፈረንሣይ መንግሥት አስፈላጊውን የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ለማድረግ መስማማቱን ምንጮች ጠቁመዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ሳምንት የሚያደርጉትን የአውሮፓ ጉብኝት በፈረንሣይ የሚጀምሩ ሲሆን፣ በፈረንሣይ በሚኖራቸው የአንድ ቀን ቆይታ ቤተ መንግሥቱን ወደ ቱሪዝም መዳረሻ ለመቀየር ለተቀረፀው ፕሮጀክት የሚፈለገውን የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ የተመለከተ ስምምነት ተፈራርመው ይመለሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ምንጮች ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግንቦት ወር 2010 ዓ.ም. በውጤታማ ሥራ አፈጻጸም ላይ በወቅቱ ለነበሩ የካቢኔ ሚኒስትሮች ባደረጉት ገለጻ፣ የአፄ ምኒልክ ቤተ መንግሥትን የቱሪዝም መዳረሻ ማድረግ እንደሚገባ መግለጻቸው ይታወሳል። ቤተ መንግሥቱ ኢትዮጵያ ምን እንደምትመስልና ጥንታዊ ገናናነቷ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ መሆን በወቅቱ መናገራቸው የሚታወስ ሲሆን፣ ያለፋት የኢትዮጵያ መንግሥታት እያንዳንዳቸው በቅጥር ግቢው ትተው ያለፋትን አሻራ ለማሳየት፣ ለዓመታት የተዘጉ ቤቶችን በማስከፈት የካቢኔ አባሎቻቸውን እያዞሩ ማስጎብኘታቸው አይዘነጋም።
0
82657788656b73242cfd8c9548b4c2bf
1bad1700d0070371a604e9fd8329c9a9
“የዓባይ ግድብን የሚቃወሙ ቢበዙ እንኳ በበረታው በዚህ ትውልድ አልቆ እናየዋለን፡፡” አርቲስት ራሔል ዮሐንስ
ጋዜጠኛ፣ አርቲስት እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ ዕድገት ውስጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንዳበረከቱ የሚነገርላቸውኢብራሂም ሀጂ ባለፈው ሌሊት አርፈዋል።ኢብራሂም ሀጂ አሊ ካለፈው ክረምት ጀምሮ ባጋጠማቸው የጤና እክል ሳቢያ የህክምና ክትትልሲደረግላቸው እንደነበር ታውቋል።የአንጋፋው ጋዜጠኛ እና አርቲስት ኢብራሂም የቀብር ሥነ ሥርዓት ዕረቡ ታኅሣሥ 14/2013 ዓ.ም ከቀኑ9፡00 ሰዓት ላይ ቤተሰቦቻቸው፣ የስራ ባልደረቦቻቸውና የሙያ አጋሮቻቸው እንዲሁም አድናቂዎቻቸውበተገኙበት በኮልፌ የሙስሊም መካነ መቃብር ተፈፅሟል።(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)
0
0d056615c678b66a49313f9ea150dfb2
5cddbc6a4e4ed9d44e46ef8e62476c56
ባለፈው አንድ ዓመት የመረጃ፣ ጸጥታና ደህንነት ተቋማትን አቅም የማሳደግ ተግባራት መከናወኑ ተገለጸ
በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ከማን ጋር ንክኪ እንደነበራቸው ለማወቅ የሚያስችል የስልክ መተግበሪያ አዘጋጅቶ ለጤና ሚኒስቴር መስጠቱን የመረጃ መረብ ደህነነት ኤጄንሲ አስታወቀ።መተግበሪያው ንክኪ የነበራቸውን ከመለየት በተጨማሪ ሌሎች አገልግሎቶችም እንዳሉት የመረጃ መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (INSA ) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሹመቴ ግዛው ለአሜሪካ ድምፅ አብራርተዋል::
0
62e2548a85dcd83c629e74a24079e1b6
62e2548a85dcd83c629e74a24079e1b6
ህዝቡ ፅንፈኝነትን ሊከላከል እንደሚገባ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፡- ለሃይማኖትና ለብሔር የተቆረቆሩ በመምሰል ፅንፈኛ ሆነው ተከታይ የማብዛት ተግባር የሚፈፅሙ አካላትን እና ጽንፈኝነትን ህዝቡ ሊቃወም እና ሊከላከል እንደሚገባ ምሁራን ገለፁ።የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ መምህር ዶክተር ገብረ ክርስቶስ ኑርዬ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል እንደተናገሩት፤ “የአገሪቱ ትልቅ ፈተና ፅንፈኝነት ነው” ብለዋል። አንዳንዶች ፅንፈኝነትን ገበያ አድርገውታል። ያዋጣኛል ብለው በሚያምኑት መንገድ ራሳቸውን ያሰልፋሉ። ብሔርን ወይም ሃይማኖትን በመውሰድ ፅንፈኛ ሆነው ሊያቀነቅኑ ይችላሉ። ህዝቡ ይቀበለኛል ባሉበት መንገድ በአንዱ ተጠቅመው ሰዎችን ከጎናቸው ለማሰለፍ እንደሚጠቀሙበት ገልጸዋል። የሃይማኖት ጉዳይ ሰዎችን በቀላሉ ስሜት ውስጥ የሚከት መሆኑን አስበው “ሃይማኖቴ ተጎዳ” በማለት ተከታይ ያፈራሉ። ሌሎች ደግሞ “ብሔሬ ተጠቃ” ብለው በብሔር ተቆርቋሪነት ተከታይ ይሰበስባሉ። ይሄ ያልነበረ አይደለም። ያለ እና ወደ ፊትም ይቆማል ብሎ ለማሰብ የሚያዳግት ነው፤ በማለት የገለፁት ዶክተር ገብረ ክርስቶስ፤ በዚህ መንገድ አልፈው የሚያስቡትን ጥቅም ለማግኘት ጥረት ቢያደርጉም፤ ህዝቡ ፅንፈኝነትን ሊከላከል እንደሚገባ አመልክተዋል። የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አባተ ጌታሁን በበኩላቸው፤ የፅንፈኝነት ችግሩ ያለው ተምረናል በሚሉ ሰዎች ላይ ነው። ከ83 በመቶ በላይ የኢትዮጵያ ህዝብ አርሶ አደር ነው። ፊደል የቆጠረው 17 በመቶ የሚሆነው ብቻ ነው። ከዚህ ውስጥ በርከት ያለው ደግሞ ፖለቲካ ህይወቱ አይደለም። እናም ጥቂት ፅንፈኞች የሚያደርጉት መሆኑ ታውቆ ወደ መሃል የሚመጣበትን ሁኔታ መፍጠር ይገባል በማለት ተናግረዋል። “ህዝቡ ከሚገባው በላይ የተዋሃደ የተዛመደ ነው።” የሚሉት ዶክተር አባተ፤ “ዝርዝር ጥናት ባይኖርም በርከት ያለው የኢትዮጵያ ህዝብ ከተለያየ ብሔር የተዛመደ፤ ከአንድ ብሔር፤ ከአንድ ቦታ ብቻ የተቀዳ እንዳልሆነ አመላካች ማሳያዎች መኖራቸውን ጠቁመው፤ ችግሩን ለማቃለል ህዝቡ ራሱ ጽንፈኝነትን መቃወምና መከላከል እንዳለበት ጠቁመዋል።አዲስ ዘመን የካቲት 15/2012ምህረት ሞገስ
1
20d41c5c005579939eb73c34e4b29cfd
fa72cac38e175974b0320d3476406045
ግብፅ በሕዳሴው ግድብ ምክንያት ከኢትዮጵያ ጋር ወደ ጦርነት እንደማትገባ ገለጸች
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 152005 ( ዋኢማ) – የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም በግብፅ ጊዜያዊ መንግስት አዲስ ከተሾሙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናቢል ፋህሚ ጋር በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ተወያዩ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በስልክ ባደረጉት ውይይት በግድቡ ዙሪያ ከኢትዮጵያ ፣ ሱዳንና ግብፅ ባለሙያዎች የተካተቱበት አለም ዓቀፍ የባለሙያዎች ቡድን የጥናት ውጤት አስተያየት ላይ መነጋገራቸው ታውቋል።በሌላ በኩል የቀድሞ የግብፅ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስተር ሞና ኡመር ከጠቅላይ ሚኒስትር ሐይለማርያም ደሳለኝ ጋር ለመምከር ዛሬ አዲስ አበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል።
0
3168b2d2de826e979edce6a3b2f31eb7
3168b2d2de826e979edce6a3b2f31eb7
"ሱዳን" ተብሎ የሚጠራው ነጭ አውራሪስ ሞተ
በዓለም ላይ በህይወት ያለ ዱር ውስጥ የተወለደ ወንድ የሰሜን ነጭ አውራሪስ ሞተ። የኬንያ የኦል ፔጄታ የዱር አራዊት ጥበቃ መሥሪያ ቤት እንደገለፀው የአርባ አምስት ዓመት ዕድሜ ያለው “ሱዳን” ተብሎ የሚጠራው ነጭ አውራሪስ በዕድሜ ምክንያት የጤናው ይዞታ እየተባባሰ በመመጣቱ ትናንትና እንዲያርፍ ተደርጓል።በሺሕዎች የተቆጠሩ ጎብኚዎችን ይስብ የነበረው “ሱዳን” ከሁለት በህይወት ከተረፉት ሴት አውራሪሶች ጋር በማገናኘት ዘሩን ጨርሶ ከመጥፋት ለማዳን ጥረት ሲደረግ ቆይቷል።ከናይሮቢ ወጣ ብሎ ባለ ስፍራ ከሁለቱ የሱ ዝርያ ከሆኑ ሴት አውራሪሶች ጋር አብሮ እንዲኖር በማድረግ ለማዋለድ የተደረገው ሙከራ አልተሳካም። ባለሙያዎች ወደፊት በሰው ሰራሽ መንገድ ዘሩን ለማባዛት እንዲሞከር የሱን ዘረ መል /ጄኔቲካዊ/ መለዮ ናሙና ወስደው አስቀምጠዋል፡፡ባለፈው ዓመት ሳይንቲስቶች ፍቅረኛ ፈላጊዎችን በሚያገናኘው ቲንደር በተባለው የኢንተርኔት መድረክ ላይ “የዓለም ምርጥ ወንደላጤ” በሚል ርዕስ አስቀምጠው ለመዋለድ የሚያስችለው ህክምና የሚጠይቀውን ዘጠኝ ሚሊዮን ዶላር ለማሰባሰብ ሞክረዋል።
1
ac71d15830c2c7edba83c31e91349554
cea047ec671a52c7ab39332975c49398
በኮሎምቢያ 12 ሺህ ኪ.ግ አደንዛዥ ዕጽ ተያዘ
የትህነግ ዘራፊ ቡድን ሲጠቀምበት የነበረ 32 ኩንታል አደንዛዥ እፅ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ባሕር ዳር፡ ኅዳር 15/2013 ዓ.ም (አብመድ) የትህነግ ዘራፊ ቡድን ሲጠቀምበት የነበረ 32 ኩንታል አደንዛዥ እፅ በተሽከርካሪ ተጭኖ ከሁመራ ወደ የተለያዩ አካባቢዎች ሊገባ ሲል መያዙን የአማራ ክልል ልዩ ኃይል ቴዎድሮስ ብርጌድ ዋና አዛዥ ኮማንደር ዘለቀ ምትኩ ተናግረዋል፡፡ የተገኘው አደንዛዥ እፅ ካናቢስ የተሰኘ ነው፡፡
0
dc3957236b51dc088d99dbea18887653
3b4b6d4f503e5df1049a6ba2470e2d04
የቀድሞው የጋምቢያ ፕሬዚዳንት የዘረፉት ገንዘብ 1 ቢ. ዶላር ደርሷል
የደቡብ ሱዳን መንግሥት በሃገሪቱ የሚደረገው የገንዘብ ልውውጥ ሁሉ በአሜሪካ ዶላር መሆኑ ቀርቶ፣ በሀገሪቱ ገንዘብ ፓውንድ እንዲሆን ማዘዙን፣ የሚቃወሙና የሚደግፉ እንዳሉ ተዘግቧል።በመዲናይቱ ጁባ ያሉት የንግድ መሪዎች፣ አዲሱ ህግ የንግድ ሥራቸውን፣ አደጋ ላይ እንደሚጥል ገልጸዋል።የሀገሪቱ የማስታወቅያ ሚኒስትር ማይክል ማኩየይ ባለፈው ሳምንት ለጋዜጠኞች በተናገሩት መሰረት፣ ፕሬዚዳንት ሳላቫ ኪር በሃገሪቱ ስላልለው የኢኮኖሚ ቀውስ፣ መፍትሄ ለማገኘት ሲሉ፣ ከአንድ ወር በፊት የመደቡት ኮሚቴ፣ 34 እርምጃዎች እንዲወሰዱ ምክረ ሃሳብ አቅርቧል። ከቀረቡር ምክረ-ሃሳቦች አንዱም፣ በሃገሪቱ የሚካሄዱት የንግድ ሥራዎች ሁሉ፣ በሃገሪቱ ገንዘብ እንዲገለገሉ እንደሚጠይቅ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።“ደቡብ ሱዳን ውስጥ ማንኛውም ኮንትራት፣ የቤትና የመኪና ኪራይ ሳይቀር የሚደረገው በዶላር ነው። ብሄራዊ ገንዘብ እያላን ለምንድነው የውጭ ገንዘብ የምንጠቀመው?” ብለዋል የማስታወቂያ ሚኒስትሩ።
0
f1a45ff0a6b7dd8c4d7b8dcea3227d3f
b7f5c8af3ffedc47bc80a0657797f191
በከተሞች የምግብ ዋስትና ፕሮግራም የመጀመሪያዎቹ ተጠቃሚዎች የሶስት ወር ቅድሚያ ክፍያ እንዲከፈላቸው ተወሰነ
የአዲስ አበባ የመጀመሪያው ዙር የልማታዊ ሴፍቲኔትና የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ተጠቃሚ ወረዳዎች መለየታቸው ተገለፀ።ፕሮግራሙ በመዲናዋ 10 ክፍለ ከተሞች በሚገኙ ወረዳዎች ከድህነት ወለል በታች የሚኖሩ የማኅበረሰብ ክፍሎችን በጥናት ለይቶ በተለያዩ የስራ መስኮች በማሳተፍና የቀጥታ የምግብ ዋስትና ድጋፍ በመስጠት ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።በጥናቱ መሰረት ለዕጣ ከቀረቡት ወረዳዎች መካከል 35ቱ የመጀመሪያው ዙር ተጠቃሚ ሆነው የተመረጡ ሲሆን በፕሮግራሙ በከተማና አረንጓዴ ልማት ዘርፍ፣ በደረቅ ቆሻሻ አያያዝና ማስወገድ፣ በከተማ ግብርናና መሰል ዘርፎች የስራ እድል ለመፍጠር ታስቧል።በተጨማሪም መስራት ለማይችሉ አቅመ ደካሞች፣ አካል ጉዳተኞችና ህፃናት የቀጥታ ድጋፍ በማድረግ የአጭር ጊዜ የምግብ ፍላጎታቸውን ለማሟላት ጥረት እንደሚደረግ ተገልጿል።ለፕሮግራሙ ማስፈፀሚያ 450 ሚሊዮን ዶላር የተበጀተ ሲሆን 150 ሚሊዮን ዶላር በመንግስትና ቀሪው 300 ሚሊዮን ከዓለም ባንክ የተገኘ ድጋፍ ነው።ከጠቅላላ በጀቱ 70 በመቶው ለአዲስ አበባ ቀሪው በሌሎች የክልል ከተሞች ተግባራዊ ይሆናልም ተብሏል።የመዲናዋ ከንቲባ ድሪባ ኩማ እንደገለጹት ፕሮግራሙ ከድህነት ወለል በታች ያሉ ነዋሪዎችን ከመርዳትና ራሳቸውን እንዲችሉ ከማድረግ ባሻገር ፅዱና አረንጓዴ ከተማ ለመፍጠር ጉልህ ሚና ይኖረዋል።ዕጣው ከሁሉም ክፍለ ከተሞች በጥናት የተለዩትን ወረዳዎች ያካተተ ሲሆን ከአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01፣ 11፣ 03 እና 09፤ ከየካ ወረዳ 02፣ 01፣ 06 እና 12፤ ከልደታ ወረዳ 04፣ 01፣ 02 እና 05፤ ከአራዳ ወረዳ 08፣ 01፣ 05 እና 03 ከአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05፣ 03፣ 08 እና 09 ዕጣ የወጣላቸው ናቸው።በተጨማሪም ከቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03፣ 10፣ 01 እና 07 ከጉለሌ ወረዳ 04፣ 07፣ 01 እና 09 ከንፋስ ስልክ ላፍቶ ወረዳ 02፣ 05 እና 06 ከኮልፌ ቀራኒዮ ወረዳ 15፣ 11 እና 09 ከቦሌ ወረዳ 11 በዕጣው የተካተቱ ሲሆን በድምሩ 35 ወረዳዎች በአንደኛው ዙር የፕሮግራሙ ተጠቃሚ ይሆናሉ።ፕሮግራሙ በወረዳዎቹ በዚህ ዓመት የሚጀምር ሲሆን ለሁለተኛው ዙር የልማታዊ ሴፍቲኔትና የምግብ ዋስትና ፕሮግራም 55 ወረዳዎች የሚመረጡ ይሆናል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
0
b1b530e8cbeb79933c9956afcead3f9a
b1b530e8cbeb79933c9956afcead3f9a
ቴክኖ ሞባይል የቴክኖሎጂ አቅምና የውጭ ምንዛሪን እያሳደገ መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 18/2008(ዋኢማ)-በአገር ውስጥ የሚመረተው ቴክኖ ሞባይል የቴክኖሎጂ አቅምና የውጭ ምንዛሪን እያሳደገ መሆኑ ተገለፀ፡፡ቴክኖ ሞባይል የኢትዮጵያ ምርቱን በተያዘው በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ በማቅረብ 10 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማግኘቱን በማስመልከት ዛሬ በፋብሪካው በተዘጋጀ መርሃ ግብር ላይ እንደተመለከተው ኩባንያው ለቴክኖሎጂ ሽግግርና ለውጭ ምንዛሪ ግኝት ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው፡፡በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ እና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የቴክ ሞባይል ምርት ለውጭ ገበያ መቅረብ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለታቀደው ግብ ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያበረክታል ብለዋል፡፡ቴክኖ ሞባይል የመንግስትን ፖሊስ ተክትሎ ዕሴት በመጨመር ምርቱን ለውጭ ገበያ በማቅረብ ያስመዘገበው ውጤት የሚበረታታና የሚደነቅ መሆኑን ሚኒስት ገልፀዋል፡፡ ኢትዮጵያ በኤሌክትሮኒክስ ዘርፍ አገራዊ አቅሟ እየጎለበተ ለመምጣቱ አንዱ ማሳያ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ ሌሎች የሞባይል አምራች ኩባንያዎችም ቴክኖን በመከተል ምርታቸውን ለውጭ ገበያ እያቀረቡ ነው ብለዋል፡፡መንግስት ዕሴት ጨምረው ለሚልኩ ተቋማት ተገቢውን ማበረታቻ እንደሚያደረግ ሚኒስትሩ አስረድተዋል፡፡ የቴክኖሎጂውን ዕድገት ተከትሎ የሞባይል ተፈላጊነት እያደገ በመምጣቱ አምራቾች ተጠቃሚ ናቸው ብለዋል፡፡ ቴክኖ ሞባይል አማርኛና ኦሮሚኛን የመሳሰሉ ቋንቋዎችን መጠቀሙ ለሁሉም ምቹ አድርጎታል ብለዋል፡፡በኢትዮጵያ የቴክኖ ሞባይል ዳይሬክተር ሚስተር ሄነሪ ዩ በበኩላቸው ኩባንያው ከመንግስት ፖሊሲና ስትራቴጂ ጋር የተጣጣመ ዕቅድ በማውጣት በመንቀሳቀስ ለውጤት መብቃቱን ይናገራሉ፡፡ ምርቱን በብዛትና በጥራት በማምረት ለውጭና ለአገር ውስጥ ገበያ እያቀረበ ነው ብለዋል፡፡ ተፈላጊነቱም በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ መጥቷል ባይ ይላሉ፡፡ኩባንያው በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ መንደር(አይ ሲ ቲ) በራሱ የማምረቻ ማዕከል ሥራ እንደሚጀምር ተናግረዋል፡፡ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን መጨረሻ የወጭ ንግዱን 300 ሚሊዮን ዶላር ለማድረስ አቅዶ እየሰራ እንደሆነም ነው የተናገሩት፡፡በመድረኩ እንደተገለፀው ኩባንያው በአሁኑ ወቅት ከ900 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል፡፡ ምርቱን ወደ ውጭ መላክ ከጀመረበት እአአ 2014 ጀምሮ እስከ አሁን 13 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ አስገኝቷል፡፡ በአፍሪካ ገበያ ተፈላጊ ከሆኑ 100 ተንቀሳቃሽ ስልኮች ቴክኖ በ15ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡
1
5bde4007b0f3b480ac4b725e3e5dea39
6f504bf65c8a67fbda9387c66bccd3ee
በፕሬዚዳንት ትራምፕ እና የፕሬዚዳንት ትራምፕን እገዳ የሻሩት የሲያትሉ ፌዴራል ዳኛ
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን በኢራን ላይ ጦር የማዝመት ስልጣን የሚገድብ ውሳኔ አሳለፈ።ውሳኔው ዴሞክራቶች በተቆጣጠሩት ምክር ቤት 224 ለ194 በሆነ ድምጽ አልፏል።ይህም ትራምፕ ሃገራቸው ከቴህራን ጋር የገባችውን ፍጥጫ ተከትሎ በኢራን ላይ ጦር ማዝመት እንዳይችሉ የሚያደርግ ታሪካዊ ውሳኔ ነው ተብሏል።የአሁኑ ውሳኔ ዋሽንግተን ከኢራን ጋር አስገዳጅ ግጭት ውስጥ ካልገባች በቀር ጦሯን ቴህራን ላይ የማዝመቱን ውሳኔ ለኮንግረሱ የሚሰጥ ነው።ይህም ትራምፕ ኢራን ላይ ወታደራዊ እርምጃ መውሰድ ቢፈልጉ የኮንግረሱን ይሁንታ እንዲያገኙ የሚያስገድድ ነው።ከዚህ ባለፈም ትራምፕ ውሳኔውን ፕሬዚዳንታዊ ስልጣናቸውን ተጠቅመው መሻር አይችሉም።ኮንግረሱ ፕሬዚዳንቱ ኢራን ላይ ጦር ማዝመት ቢፈልጉ የተሰጠውን ስልጣን ተጠቅሞ እርምጃውን ማስቆም መቻል አለመቻሉ ግን አሁንም ጥያቄ እያስነሳ ይገኛል። ባለፈው ሳምንት አሜሪካ ጀኔራል ቃሲም ሱለይማኒን ከገደለች በኋላ ሁለቱ ሃገራት ከባድ ፍጥጫ ውስጥ ገብተዋል።ሃገራቱ ወደለየለት ግጭት ይገባሉ ተብሎ ቢሰጋም እስካሁን ከቃላት ጦርነት ያለፈ ወደ ወታደራዊ እንቅስቃሴ አልገቡም።የምክር ቤቱን ይሁንታ ያገኘው ውሳኔ ለመጽደቅ በሴኔቱ ድጋፍ ማግኘት ይኖርበታል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
3cd1f5e0a8cefc7cc38a1b3cee22ddf7
3cd1f5e0a8cefc7cc38a1b3cee22ddf7
አዳማ ከተማዎች ግብጠባቂ ለማስፈረም ተስማሙ
አዳዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም የሚገኙት አዳማ ከተማዎች ግብ ጠባቂው ታሪክ ጌትነትን ለማስፈረም ተስማምተዋል።ቀደም ብለው ሌላው ግብ ጠባቂ ቶማስ ወዳጆን በማስማማት የዳንኤል ተሾመን ውል ያራዘሙት አዳማዎች ላለፉት ዓመታት የቡድኑነ ግብ ከጠበቀው ጃኮ ጋር እንደሚለያዩ የሚጠበቅ ከመሆኑ አንፃር ተጨማሪ ግብ ጠባቂ ሲፈልጉ ቆይተው ታሪክ ጌትነትን ለማስፈረም ማስማማት ችለዋል።በተለያዩ ጊዜያት ከብሄራዊ ቡድን ጥሪ ደርሶት የሀገሩን ማልያ ለብሶ የተጫወተው የቀድሞው የደደቢት እና ወላይታ ድቻ ግብ ጠባቂ ዐምና በዚት ወቅት ወደ አዳማ ለማምራት በቃል ደረጃ ተስማምቶ የነበረ ቢሆንም ፊርማውን ለሀዲያ ሆሳዕና ፈርሞ በተሰረዘው የውድድር ዓመት ቆይታ ማድረጉ ይታወሳል።
1
804166d7bf6d735f4ac0683503849a91
7e04a1ff4a0f774ec63d93c5713712d9
በሽብር ድርጊት የተጠረጠሩ የሰሜን ጐንደርና ምዕራብ ጐጃም አምስት ወጣቶች ተከሰሱ
ተጠርጣሪዎቹ ከሽብርተኛው ኦነግ አመራር ገንዘብ በመቀበል በአዲስ አበባና በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች በመንቀሳቀስ የተጠረጠሩት ግለሰቦቹ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛው የሽብር ወንጀል ችሎት ቀርበው ክሳቸው መነበብ መጀመሩን ገልጿል ።ክሱ የተመሰረተባቸው ተከሳሽ ድሪብሳ ዳምጤ እና ሰኚ ዱጋሳን ጨምሮ 17 ግለሰቦች ነዋሪነታቸው አዲስ አበባ፣ ቢሾፍቱ፣ ሰበታ፣ ጅግጅጋ እና በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ያደረጉ ናቸው ብሏል ።ከሽብር ቡድኑ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ግንኙነት በማድረግ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ የሽብር ቡድኑን ተልዕኮ በመቀበል ሲንቀሳቀሱ ቆይተዋል የሚለው በክሱ ጠቅሷል።በሀገር ውስጥ አባላትን በመመልመልና በማደራጀት የኢትዮጵያን መንግስት በትጥቅ ትግል በሀይል የመለወጥ የፖለቲካ አላማ በመያዝ የሀገሪቱን ህገ መንግስታዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ተቋማትን ለመናድ እና ለማፈራረስ ሲሰሩ እንደነበርም በክሱ አስረድቷል ።በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች የሚገኙ ጫካዎችን በማጥናት፣ ወታደራዊ ካምፕ በመመስረት እና አባላትን በህዋስ በማደራጀት ወታደራዊ ስልጠና ሰጥተዋል ነው ያለው በክሱ።ይህን አላማቸውን ለማሳካትም አሜሪካ ከሚገኙ የኦነግ የሽብር ቡድን ከፍተኛ አመራሮችና ከጀዋር መሀመድ ጋር የስልክ ግንኙነት በማድረግ ለስልጠና እና ለሽብር ተግባራቸው መፈጸሚያ በተለያዩ ጊዜያት 157 ሺህ ብር መቀበላቸው ጠቁሟል።በተቀበሉት ገንዘብም አዲስ አበባ ልዩ ቦታው አውቶብስ ተራ አካባቢ በመሄድ ለጊዜው ማንነቱ ካልታወቀ ግለሰብ ሶስት ክላሽ የጦር መሳሪያ ከ95 ጥይት ጋር በመግዛት በምዕራብ ሸዋ ዞን በሚገኝ አፋ ጫካ በመግባት ወታደራዊ የአካል ብቃት ስልጠናን ጨምሮ የመሳሪያ መፈታታት እና መገጣጠም እንዲሁም የተኩስ ኢላማ ስልጠና መስጠታቸው ነው በክሱ የተመለከተው-(ኤፍ.ቢ.ሲ)።
0
5c2a99174b7938fcafa232558ab6136b
e9a03a3f86250712b7e6a9f573a46e6a
«ከአቅም በላይ የሆነ የለይቶ ማቆያ ሆቴል ወጭ ተጠየቅን» - ኢትዮጵያዊያን መንገደኞች
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 16፣ 2012(ኤፍ ቢሲ) የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ሰለባ የሆኑ 84 ኢትዮጵያዊያን ከሱዳን ወደ ሀገራቸው በዛሬው ዕለት ተመልሰዋል።ኢትዮጵያውያኑ በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለምአቀፉ የፍልሰት ድርጅት ጋር በመተባበር ባከናወነው የቅንጅት ስራ ነው ወደ ሀገራቸው የተመለሱት።ተመላሾቹ በህገ ወጥ አዘዋዋሪዎች አማካይነት በሱዳን በኩል ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት ለመሄድ ደላሎች ባዘጋጇቸው መጋዝኖች ተዘግቶባቸው የነበሩ ናቸው።ኤምባሲውም ከሱዳን የሰዎች ሕገ-ወጥ ዝውውር ቁጥጥር መስሪያ ቤት ጋር በቅርበት በመስራት ከአደጋ በማዳን በካርቱም የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማቆያ ማዕከል ድጋፍ ሲደረግላቸው መቆየቱ ነው የተገለጸው።ተመላሾቹ በካርቱም የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ ማቆያ ማዕከል በቆዩባቸው ጊዜያት ኮሚዩኒቲው የምግብ፣ ህክምና፣ ንጽህናና ምክር አገልግሎትና እንክብካቤ ሲደረግላቸው የነበረ መሆኑን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዚህ ቀደም ከ300 በላይ የሚሆኑ የህገወጥ ሰዎች ዝውውር ሰለባ የሆኑ እና በእስር ላይ የነበሩ ዜጎቻችንን ከሚመለከታቸው የሱዳን ባለሥልጣን መስሪያ ቤቶችና የተለያዩ ዓለምአቀፍ ድርጅቶች ጋር በመተባበርና በቅርበት በመስራት ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉ ይታወሳል።
0
8a9b00b0297a24148933acfe45429e4c
5ff688aced9e723bcc8bbdcb940ca625
የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈጽሙ የፖሊስ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ
የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) መንግሥት የሰዎችን በሕይወት የመኖር፣ የአካል ደህነነትና ነጻነት የመጠበቅ መብትን እንዲያስጠብቅ አሳሰበ፡፡ ጉባዔው ከጳጉሜ ወር ጀምሮ ማንነቸታው ባልታወቁ አካላት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል ዞንና በዳንጉር ወረዳ የተለያዩ አካባቢዎች የበርካታ ንጹኃን ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ዛሬ ባወጣው አስቸኳይ ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል፡፡ ጥቃቱ እየደረሰባቸው ያሉ ወረዳዎች በኮማንድ ፖስት ሥር ሆነው የጸጥታ ማስከበር እርምጃዎች እየተሰሩ ቢሆንም አሁንም ተጨባጭ ስጋቶች አሉ ያለው ጉባዔው ከአሁን ቀደም እንዳሳሰበው ሁሉ መንግስት በአካባቢዎቹ የሚፈጸመውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት በከፍተኛ ትኩረት እንዲመለከትና የሰዎችን በህይወት እና በሰላም የመኖር፣የአካል ደህንነትና ነጻነት የመጠበቅ መብትን በሙሉ እንዲያስጠብቅ አሳስቧል፡፡ የጥቃቱ ተሳታፊዎች ለህግ እንዲቀርቡ የጠየቀም ሲሆን ለተጎጂዎች ተገቢው ካሳ እንዲሰጥና የደረሰውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ማጣራት የሚቻልበትን ሁኔታ እንዲመቻች ጠይቋል፡፡ ጉባዔው አያይዞም ከመስከረም 11 እስከ 14 ቀን 2013 ዓ/ም ድረስ ባሉት ቀናት መነሻቸውን ከተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች አድርገው ወደ አዲስ አበባ ከተማ ሲጓዙ የነበሩ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶች ወደ ከተማው እንዳይገቡ በመደረጋቸው ዜጎች ለእንግልትና ለተለያዩ ወጪዎች መዳረጋቸውን ገልጿል፡፡ በመሆኑም የዜጎች ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ ህገ መንግስታዊ መብት እንዲከበር እና የዜጎችን መብት የሚገድቡ መንገድ መዝጋትና መሰል እንቅስቃሴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃዎች እንዲወሰዱ ጠይቋል፡፡
0
dd5274dd611b2abe52cc91a5ae753757
503af0c3e832d0df7c1c188969bfc460
ሕዝበ ሙስሊሙ በጾሙ ወቅት ያሳየውን የመተባበርና የመደጋገፍ መንፈስ አጠናክሮ እንዲቀጥል የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳደሩ አሳሰቡ።
የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን አስቸኳይ ጉባኤ በምክር ቤቱ አዳራሽ ተጀምሯል፡፡የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ የዕጩ ተሿማዎች ዝርዝር ግለ ታሪክና የሹመቱን አስፈላጊነት ለምክር ቤቱ አባላት አስረድተዋል፡፡ ወቅቱን የዋጀ በዕውቀት ላይ የተመሠረተ አመራር ለመስጠትና ኃላፊነትን በአግባቡ ለመወጣት የሚጠይቅ ወቅት ላይ በመሆናቸው ሹመቱ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳድር ላቀ አያሌው፣ የአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ በርእሰ መስተዳድር ደረጃ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ መላኩ አለበል እና የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋንታ ደጀን በፌዴራል መንግሥት ደረጃ ኃላፊነት ስለተሰጣቸው በምትካቸው አዳዲስ ሹመት መስጠት እንዳስፈለገ ነው ርእሰ መስተዳድር የተናገሩት፡፡በመሆኑም ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ በምክትል ርእሰ መስተዳድርነት በእጩነት ቀርበዋል፡፡ የምክር ቤት አባላትም በእጩ ምክትል ርእሰ መሥተዳድሩ ዙሪያ ሐሳብ እየሰጡ ነው፡፡
0
21df61e072e64ee526418902e7fc73fb
7ec022e5f292652242266b7b7e28d017
“ውል ሰጪም ተቀባይም እነማን እንደሆኑ አልታወቁም”፤ ትምህርት ቤቱም ከ14 ዓመታት በኋላም ሥራ አልተጀመረበትም፡፡
አሰልጣኝ አልባ ቢሆንም ተጫዋች ለማስፈረም እና ውል ለማራዘም እየተስማማ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ የውጭ አሰልጣኝ ለመቅጠር እንደወሰነ ለማወቅ ተችሏል።ያለፉትን አስራ ስድስት ዓመታት ከውጭ ሀገር በሚመጡ የተለያየ ዜግነት ባላቸው አሰልጣኞች ሲመሩ የቆዩት ፈረሰኞቹ ሰርቢያዊው አሰልጣኝ ሰርዳን ዝቪጅኖቭን ካሰናበቱ በኋላ ፊታቸውን ወደ ሀገር ውስጥ አሰልጣኝ በማዞር ይቀጥራሉ ተብሎ የነበረ ሲሆን ከአሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ እና ውበቱ አባተ ጋር ሥማቸው በተደጋጋሚ ሲነሳ መቆየቱም ይታወሳል። ሆኖም የክለቡ የሥራ አመራር ቦርድ ባደረገው ስብሰባ የውጭ ሀገር አሰልጣኝን በድጋሚ ለመቅጠር ወስኗል።የአሰልጣኙ ማንነት ክለቡ እስካሁን ይፋ ባያደርገውም ከውጭ ሀገር ይመጣሉ ከተባሉት አሰልጣኝ ጋር በሁሉም የመደራደርያ መስፈርቶች ከስምምነት ደርሰዋል። ሆኖም አሰልጣኙን ወደ ሀገሩ ውስጥ እንዲመጡ እና ክለቡን እንዲረከቡ ለማድረግ ቢታሰብም ሊጉ የሚጀመርበት ቀን ቁርጡ አለመታወቅ እንዳዘገየው ታውቋል። ሊጉ የሚጀመርበት ቀን ሳይታወቅ አሰልጣኙን እዚህ አምጥቶ ማስቀመጡ ክለቡን አላስፈላጊ ወጪ መዳረግ በመሆኑም ለጊዜው አሰልጣኙ የሚመጡበት ቀን እንዲዘገይ ሆኗል።በቀጣይ ምክትል አሰልጣኝ በመሆን ክለቡን የሚያሰለጥኑት እነማን ናቸው? የሚለውን በተመለከተ አዲሱ አሰልጣኝ የሚወስኑት ጉዳይ እንደሆነም ለማወቅ ችለናል።ቅዱስ ጊዮርጊስ በ1996 ሆላንዳዊው ሀንስ ቫንደር ፕሊዩምን ካመጣ ወዲህ ሙሉ ለሙሉ ፊቱንወደ ውጪ ሀገራት አሰልጣኞች ያዞረ ሲሆን ያለፉትን አስራ ስድስት ዓመታት የሆላንድ፣ ሰርቢያ፣ ቦስኒያ፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ብራዚል፣ ፖርቱጋል እና እንግሊዝ ዜግነት ያላቸው አሰልጣኞችን ሲቀጥር መቆየቱ ይታወቃል።
0
0fac84b462022b307774272e6f88a99a
ac7e39aa79e1be3491bbf5fe9690aa06
ኬንያና ኡጋንዳ አዲስ የድንበር ማቋረጫ ለመሥራት ተስማሙ
ኡጋንዳ እና ታንዛኒያ በሁለቱም ሀገራት ድንበር ውስጥ ሲደረግ የነበረን ተደጋጋሚ ፍተሻ ለማስቀረት የሚያስችል የጋራ የድንበር ላይ ፍተሻ ጣቢያ ሊገነቡ መሆኑ ተገለጸ ፡፡የጋራ የፍተሻ ጣቢያውን ለመገንባት አስራ ሁለት ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጭ እንደሚጠይቅም ታውቋል፡፡የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዮሬ ሙሰቬኒ እና የታንዛኒያው አቻቸው ጆን ፖምቤ ማጉፉሊ ይሁንታን ያገኘው የሀገራቱን ግንኙነት የበለጠውን ያጠናክራል የተባለው ስምምነት በኡጋንዳ ካምፓላ ጉብኝት ሲያደርጉ የቆዩት ፕሬዝዳንት ማጉፉሊ ውጤት ነው፡፡የጋራ ፍተሻ ጣቢያው ሁለቱ ሀገራት በሚዋሰኑበት ሙቱኩላ በተባለ ስፍራ ላይ ነው ይገነባል የተባለው፡፡ለፕሮጀክቱ ፍጻሜ 12 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ተመድቧል፡፡ አንድ ስፍራ ላይ ብቻ ለፍተሻ እንዲቆም ለማድረግ የሚያስችለው የጋራ ፍተሻ ጣቢያ ከዚህ በፊት በሁለቱ ሀገራት ውስጥ ሲደረግ የነበረን ፍተሻ በማስቀረት የንግድ ልውውጣቸው ፈጣንና ወጭ ቆጣቢ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡የእንግሊዝ እና ካናዳ አለም አቀፍ የልማት ድርጅቶች የጋራ ፍተሻ ጣቢያ ግንባታውን ወጭ ይሸፍናሉ የተባሉት ድርጅቶች ናቸው፡፡የታንዛኒያ እና ኡጋንዳ አዲሱ የፍተሻ ጣቢያ በሁለቱም ሀገራት እንዲተዳደር ሲሆን ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል ነው የተባለው፡፡በመኪና የሚጓጓዙ ስደተኞች ፣የመንግስት ሰራ ኃላፊዎች እንዲሁም ከባድ የጭነት መኪኖች ከዚህ ቀደም የይለፍ ፈቃድ የሚያገኙት በሁለቱም ሀገራት ውስጥ ነበር ፡፡በጋራ የሚያስተዳድሩት አዲሱ ፕሮጀክታቸው ግን ይህ በሁለቱም ወገን ይሰጥ የነበረን አገልግሎት አንድ ማድረጉ ሲንዛዛ በነረው አገልግሎት ይጠፋ የነበረውን ግዜ በማስቀረት የሸቀጥ ልውውጣቸውን ከፍ ያደርጋል፡፡በተጨማሪም ውጤታማ የድንበር ላይ ጥበቃ ዘዴን ለመዘርጋት የሚያስችል ሆኖ የትራንስፖርት ወጭንም ይቀንሳል፡፡ለፍተሻ ይወሰወድ የነበረውን ግዜ በሰላሳ በመቶ እንደሚቀንስ በፕሮጀክት ጥናቱ ላይ ተገልጿል፡፡ፕሮጀክቱ እውን በሚሆንበት አከባቢ ያሉ አብዛኛው የታንዛኒያ አከባቢዎች መብራት ተጠቃሚ አይደሉም፡፡ የፕሮጀክቱ መምጣት ለበርካታ የታንዛኒያ ትንንሽ መንደሮች መብራት የማግኘት ተስፋን ይዞ መምጣቱ ነው የተነገረው ፡፡በቪክቶሪያ ሀይቅ አቅራቢያ ሙቱኩላ የተባለው ስፍራ የሚገነባው የጋራ ፍተሻ ጣቢያ ከታንዛኒያ መዲና ዳሬሰላም 1441 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል ሲል የዘገበው ዘ ሞኒትር ነው፡፡
0
179680834ba19af00ae1eaad010b5730
292d944ffb4dea2a7c4a73d8f330c47c
በሀረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለሚገኙ ጠንቃቃ አሽከርካሪዎች ዕውቅና ተሰጠ
የቤኒሻንጉል ጉሙዝና ኦሮሚያ ክልል አጎራባች አካባቢዎች የአስተዳደር ወሰን ስምምነት ትናንት በአሶሳ ከተማ ተፈረመ፡፡በአሶሳ ከተማ ስምምነቱን የሁለቱ ክልሎች ርእሰ መስተዳድሮች ትናንት ፈርመዋል፡፡በስፍራው የተገኙት የፌዴራልና አርብቶ አደር ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ካሳ ተክለብርሃን ስምምነቱ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በመከባበርና በመፈቃቀድ መርህ በጋራ ለመልማትና ለማደግ የገቡት ቃል በተግባር ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በሁለቱ ክልሎች መካከል የተደረገው የአስተዳደር ወሰን ስምምነት ምቹ አስተዳደራዊ ሁኔታ ለመፍጠር እንደሚያስችል አስገንዝበዋል፡፡የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ በበኩላቸው እንደገለፁት፤ ስምምነቱ የሁለቱን ክልል ህዝቦች ግንኙነት የበለጠ በማጠናከር የጋራ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ያስችላል፡፡በአጎራባች አካባቢዎች የሚኖሩ ህዝቦችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት እቅዶችን በጋራ በመንደፍ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ጋር ተባብሮ ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውንም አስታውቀዋል፡፡የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ርዕሠ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን ደግሞ ስምምነቱ ለአስተዳደር ምቹ ሁኔታ በመፍጠር በሁለቱ ክልሎች አጎራባች አካባቢዎች የሚኖሩ ህዝቦችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚያስችል ገልጸዋል፡፡እንዲሁም ክልሎች በጋራ ለሚያከናውኗቸው የልማት እቅዶች ተግባራዊነት ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥርም ነው ያስረዱት፡፡የአስተዳደር ወሰን ስምምነቱ የሁለቱም ክልል በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች፣ የሃገር ሽማግሌዎችና የፀጥታ አካላት በተገኙበት መካሄዱ ተመልክቷል-(ኢዜአ)፡፡፡
0
25aa6d15f96895070a60a03f10bfeab7
5d51308be87abc085b48616c78b04f84
ዚምባብዌ ውስጥ የወርቅ ማእድን ማውጫ ጉድጓድ ተደረመሰ
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ2008 የውድድር ዘመን ዛሬ በአዲስ አበባ ስታድየም ተጀምሯል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡናም ድል ቀንቷቸዋል፡፡በ9፡00 እቴጌን የገጠመው ቅዱስ ጊዮርጊስ 9-1 በሆነ ሰፊ ውጤት በማሸነፍ ሊጉን ጀምሯል፡፡ ግብ የማስቆጠር ቅድሚያውን የያዙት እቴጌዎች ሲሆኑ ብዙነሽ ስለሺ በ8ኛው ደቂቃ ያስቆጠረችው ግብ የ2008 የመጀመርያ ግብ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡የቅዱ ጊዮርጊስን የድል ግቦች ከመረብ ያሳረፉት ታምር ጠንክር (15′ 62′ 70′ 90+3) ፣ ሄለን ሰይፉ (17′ 33′ 45′) ፣ ዮዲት ተክሌ (63) እና ቱቱ በላይ (90) ናቸው፡፡በ11፡00 የተደረገው የኢትዮጵያ ቡና እና ልደታ ጨዋታ ከመጀመርያው የተሻለ እንቅስቃሴ የታየበት ነበር፡፡ ለረጅም ደቂዎች በፉክክር በታጀበው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና በጨዋታው 2/3ኛ ክፍለጊዜ ባስቆጠራቸው ግቦች ተጠቅሞ 3-1 ማሸነፍ ችሏል፡፡ኢትዮጵያ ቡና ማእድን ሳህሉ በ29ኛው ደቂቃ ባስቆጠረችው ግብ መምራት ሲችሉ አዲስ መጪዎቹ ልደታዎች በነፃነት አበበ የ45ኛ ደቂቃ ግብ አቻ መሆን ችለዋል፡፡ ኢትዮጵያ ቡና 3 ነጥቡን እንዲያሳካ የረዳቸውን ግብ ቤተልሄም ታዬ በ76ኛው ደቂቃ እንዲሁም ማእድን ሳህሉ በ82ኛው ደቂቃ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡የመካከለኛ ሰሜን ዞን 1ኛ ሳምንት ነገ ሲቀጥል በ9፡00 ቅድሰተ ማርያም ከመከላከያ በ11፡00 ደደቢት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይፋለማሉ፡፡
0
179a76303e189c0758ba4dd41c936028
259e5d501f6d0480f026c18508bdbab2
“በቅዱስ ጊዮርጊስ ደስተኛ ብሆንም በውሰት ወደ ወልቂጤ አምርቻለው” አሜ መሐመድ
በዝውውር መስኮቱ በርካታ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኘው ጅማ አባ ጅፋር ሦስት ተጫዋቾችን በዛሬው እለት በይፋ ማስፈረሙን አስታውቋል። ከቅዱስ ጊዮርጊስ የረጅም ዓመታት ቆይታ በኋላ ክለቡን የለቀቁት አሉላ ግርማ እና ዘሪሁን ታደለ እንዲሁም ከኢትዮጵያ ቡና የለቀቀው አስቻለው ግርማ ጅማ አባጅፋርን የተቀላቀሉ ተጫዋቾች ናቸው።በ2001 ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዋናው ቡድን በማደግ በፍጥነት የመጀመርያ ተሰላፊ መሆን ችሎ የነበረው አሉላ ግርማ በቀጣይ ዓመታት በብሔራዊ ቡድን እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ውጤታማ ጊዜን ማሳለፍ ችሎ ነበር። ሆኖም ያለፉትን ሁለት ዓመታት ከጉዳት ጋር በተያያዘ ሲቸገር ተስተውሏል። ከፈረሰኞቹ ጋር መለያየቱን ተከትሎም በሁለት ዓመት ውል ጅማን ተቀላቅሏል። በተከላካይ እና አማካይ ስፍራ ላይ መጫወት የሚችለው አሉላ በኄኖክ አዱኛ መልቀቅ የተፈጠረውን ክፍተት እንደሚሸፍን ታምኖበታል።እንደ አሉላ ሁሉ በሚሌንየሙ መጀመርያ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዋናው ቡድን ማደግ የቻለው ዘሪሁን ታደለ ሌላው በሀለት ዓመት ውል ጅማን የተቀላቀለ ተጫዋች ነው። ዘሪሁን በመጀመርያዎቹ ጊዜያት ብዙዎች ተስፋ ጥለውበት የነበረ ግብ ጠባቂ ቢሆንም በውሰት በመድን ካሳለፈው ጊዜ ውጪ በቅዱስ ጊዮርጊስ በመደበኛነት የውጪ ዜጋ ግብ ጠባቂዎች ተጠባባቂ ሆኖ ቆይቷል።አስቻለው ግርማ ሶስት የቡና ቡድን ጓደኞቹን ተከትሎ ወደ ጅማ አምርቷል። አስቻለው በ2005 አጋማሽ ሱሉልታ ከተማን ለቆ ወደ ቡና ካመራ በኋላ ድንቅ ጊዜን አሳልፎ በ2008 ወደ ሀዋሳ ከተማ አምርቶ በ2009 በድጋሚ ወደ ቡና በመመለስ ያለፉት ሁለት የውድድር ዘመናትን ማሳለፍ ችሏል። የመስመር አጥቂው በጅማ የአንድ ዓመት ውል የፈረመ ሲሆን ውሉን ወደ ሁለት ዓመት ከፍ ለማድረግ ድርድር መሆኑ ተገልጿል።ጅማ አባ ጅፋር የሶስቱ ተጫዋቾችን ዝውውር ጨምሮ እስካሁን በዝውውር መስኮቱ 11 ተጫዋቾችን ማስፈረም ችሏል።
0
f60f6858edd0ed6b277ad28e8b505d96
a8a4cfb9a6a3eca856db6b31f7464b7f
ጠ/ሚ ዐቢይ ከጦር አካል ጉዳተኞች ጋር የትንሳኤ በአልን አከበሩ
አዲስ አበባ፦ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ዑማ በሶማሌና ኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች በነበረው ችግር ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው በአዲስ አበባ ከሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች ጋር የዒድ አልፈጥር በዓልን አከበሩ።በወቅቱም ኢንጂነር ታከለ ለበዓል እንዲሆናቸው ከባለሃብቶች ያሰቧሰቧቸውን የተለያዩ ስጦታዎችን አበርክተውላቸዋል ። ለሁሉም የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በአካባቢው የሚገኙ መሰረተ ልማቶችን በማሻሻል የመኖሪያ ቤቶችም እንደሚገነቡላቸው ጠቁመዋል።የተፈናቀሉ ዜጎችም በተደረገላቸው ድጋፍ አመስግነዋል።ስጦታው ሰንጋ በሬዎችን ጨምሮ ተለያዩ የምግብ አይነቶች ያካተተ ነው።አዲስ ዘመን ግንቦት 17/2012 በጋዜጣው ሪፖርተር
0
588a23117bfccc2dcbd2758ed23d58b5
10963c0462767290de1a834a6829e92a
በታላቁ የህዳሴ ግድብ የሥር ውኃ መልቀቂያ ቱቦዎች ብዛት ላይ የተደረገው ውይይት ባለመግባባት ተጠናቀቀ
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የተመራው የኢትዮጵያ መንግሥት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስትር ጋባዥነት በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ሲያካሂድ የነበረውን ውይይት አጠናቋል። የውይይቱን መጠናቀቅ አስመልክተው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው፣ ዶክተር ስለሺ በቀለ እና አምባሳደር ፍፁም አረጋ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል:: በመግለጫቸውም ኢትዮጵያ በናይል ወንዝ ላይ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የውሃ መብት እንዳላትም ማስገንዘቧን ነው ያስታወቁት። ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል የማያገኝ 70 ሚሊየን ህዝቧ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽ ለማድረግ እና ለድህነት ቅነሳ ጥረቷ እንጂ ማንንም አካል የመጉዳት አላማ እንደሌላት አስታውቃለች ብለዋል። እንዲሁም ለሦስትዮሽ ውይይቱ አሁንም ትልቅ ግምት እንደምትሰጥ እና በግድቡ ዙሪያ ያሉ ማናቸውም አለመግባባቶች በቴክኒክ ባለሙያዎች ሙያዊ ምክክር ብቻ እንደሚፈቱ እንደምታምን አስረድታለች። በህዳሴ ግድቡ ዙሪያ የነበሩ ብዥታዎችን ግልፅ ለማድረግና የኢትዮጵያ አቋም ገንቢ መሆኑን ለማስረዳትም የምክክር መድረኩ ጠቃሚ እንደነበር በመግለጫው ተገልጿል። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ በቦታው በመገኘት ሪቫን አብረው በመቁረጥ ለመመረቅ ፍላጎት እንዳላቸው መግለፃቸውን በመግለጫው ላይ ተጠቁሟል:: በተደረገው ውይይት መሰረትም የሦስቱ አገራት ሚኒስትሮች በታላቁ የህዳሴ ግድብ አሞላል ዙሪያ ገንቢ፣ ቀጣይነት ያለውና የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ ስምምነት ላይ ለመድረስ ተስማምተዋል። መረጃውን ያገኘነው በአሜሪካ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ነው።አዲስ ዘመን ጥቅምት 29/2012
0
d4c2ece5d55d9d69e246774ce359e7bd
6e1f4cc46b14d75023a957e268ef008a
የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ ከኮሮናቫይረስ ነጻ መሆናቸው ታወቀ
በቅርቡ በተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ ቻርተር መሠረት፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባል ያልሆኑ ምክትል ከንቲባ ተሾሙ፡፡ በምክትል ከንቲባነት የተሾሙት አቶ ታከለ ኩማ (ኢንጂነር) ሲሆኑ፣ እሳቸው የከተማውን ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማን በተመተካት ኃላፊነቱን ማክሰኞ ሐምሌ 10 ቀን 2010 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ ተረክበዋል፡፡አቶ ታከለ የኦሮሚያ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ የነበሩ ሲሆን፣ ቀደም ሲል የሱሉልታ ከተማ ዋና ሥራ አስኪያጅና የሆለታ ከተማ ከንቲባም ነበሩ፡፡ የሰበታ ከተማ ኢንዱስትሪና ትራንስፖርት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣ የኦሮሚያ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ በመሆን ሠርተዋል፡፡በቅርቡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተሻሻለው የከተማው ቻርተር መሠረት ምክትል ከንቲባ ከምክር ቤት አባላት ውጪ እንዲሾም በመወሰኑ፣ አቶ ታከለ የከተማው ምክር ቤት አባል ስላልሆኑ በውሳኔው መሠረት ምክትል ከንቲባ ሆነው የከንቲባውን ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ ተረክበው ይመራሉ፡፡በምክትል ከንቲባ ማዕረግ ደግሞ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ እንዲሁም የከተማው መንገዶችና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሰለሞን ኪዳኔ (ዶ/ር) ተሹመዋል፡፡ ሁለቱ ተሿሚዎች የትኞቹን ዘርፎች እንደሚመሩ አልታወቀም፡፡
0
c9128a8d4cdde191f8ce385d6282d3cf
c9128a8d4cdde191f8ce385d6282d3cf
የተመድ የሠብዓዊ መብት ኮሚሽነር ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ
የመንግስታቱ ድርጅት ከፍተኛ የሠብዓዊ መብት ኮሚሽነር ዘይድ ራድ አል ሁሴን ከአገር አቀፍ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ።ኢትዮጵያን በመጎብኘት ላይ የሚገኙት ኮሚሽነሩ ከ11 የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የተወያዩት በሠብዓዊ መብት ጉዳዮች ላይ ነው።የፖለቲካ ፓርቲዎቹ በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ የሠብዓዊ መብት ጉዳዮች ጉድለቶች መኖራቸውን ገልጸውላቸዋል።የአገሪቷ ህገ-መንግስት ለሠብዓዊ መብት ትልቅ ሥፍራ መስጠቱን ጠቅሰው አተገባበር ላይ የሚታዩ ጉድለቶች የሠብዓዊ መብት ጥሰት እያስከተሉ መሆኑን ተናግረዋል።የመንግስታቱ ድርጅት የኢትዮጵያን ሠብዓዊ መብት ኮሚሽን አቅምና ገለልተኝነት ለማጎልበት ድጋፍ እንዲያደርግም ጠይቀዋል።ገዥው ፓርቲ በአሁኑ ወቅት ችግሮችን በመቀራረብ ለመፍታት ፍቃደኛ ሆኖ የድርድር ሂደት መጀመሩን በጎ ጅምር ሲሉ ገልፀውታል።ህገ-መንግስቱ ለዜጎች የሰጠው ሙሉ የሠብዓዊ መብት ዋስትና በገዥው ፓርቲ የተጠበቀ መሆኑን ጠቅሰው ሆኖም የአገሪቷ ዴሞክራሲ ታዳጊ በመሆኑ የአፈፃፀም ክፍቶች መኖራቸውን አብራርተዋል።ችግሮችን ለመፍታት ከችግሩ እየተማረና በሂደት እያስተካከለ የዳበረ ዴሞክራሲ ለመገንባት እየሰራ መሆኑንም ለኮሚሽነሩ አስረድተዋል፡፡ኮሚሽነር ዘይድ ራድ በበኩላቸው የሚስተዋሉት ችግሮች የሚፈቱት በኢትዮጵያውያን መሆኑን ገልፀው ከፓርቲዎቹ የቀረቡላቸውን ጥያቄዎችና አስተያየታቸውን አስመልክተው በጉብኝታቸው ማጠቃለያ መግለጫ እንደሚሰጡ ተናግረዋል።በውይይቱ ሰማያዊ ፓርቲ፣ ኢዴፓ፣ አንድነት፣ ቅንጅት፣ መኢአድ፣ አትፓ፣ ኢዴህ፣ ኢፍዴኃግ፣ መኦህዴፓ፣ ኢራፓ እና ገዥው ፓርቲ ተሳትፈዋል-(ኢዜአ) ።
1
b1f391471232f86ef40ecf1f0fd8ffc4
aa81d5e2d6f8e5b6112cfa20b4d6a32f
ጄኔራል አደም መሃመድ ከሰሞኑ ከሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር አል ቡርሃን ጋር በካርቱም ተወያተዋል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሱዳን የሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር ሌተናል ጄነራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን ጋር ተወያዩ። መሪዎቹ የሁለቱን ሀገራት የኢኮኖሚ ትስስር ማጠናከር እና አካባቢያዊ ፀጥታን ማረጋገጥ የሚቻልባቸው መንገዶችን በተመለከተ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል።
0
dd0e21bbf955a52edfe70cd2aba23cb4
81fdb1c65cfa799645dbd3ca883fe1af
በግማሽ አቅሙ ሥራ የጀመረው የረጲ የደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ ውዝግብ ፈጥሯል
አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ቤት ለቤት ደረቅ ቆሻሻ የሚያነሱ ማህበራት ሰራተኞች ለኮሮና ቫይረስ ተጠቂ እንዳይሆኑ ለማድረግ የደህንነት መጠበቂያ እቃዎች እየተሰጣቸው መሆኑ ተገለጸ። በአዲስ አበባ የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ የግንዛቤ ስርፀትና የህብረተሰብ ተሳትፎ ዳይሬክተር አቶ ምትኩ ሂርጳ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ በኋላ ቤት ለቤት የሚደረገው ቆሻሻ ማሰባሰብ ላይ የተለወጠ አሰራር ባይኖርም፣ ቤት ለቤት እየዞሩ ቆሻሻ የሚሰበስቡት ሰራተኞች የተለየ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አቅጣጫ ተቀምጧል። ሰራተኞቹ ርቀታቸውንና ንፅህናቸውን ጠብቀው እንዲሰሩ የተለያዩ ቁሳቁስ ተሰጥቷቸዋል። ሰራተኞቹ በቀን ሁለቴ ቆሻሻዎችን በየተመደቡበት ቦታ እንዲያወጡ እየተሰራ መሆኑን አቶ ምትኩ ጠቅሰው፣ ቆሻሻ ከየቤቱ በሚሰበስቡበት ወቅት የተለየ ጥንቃቄ እንደሚያደርጉም አስታውቀዋል። በከተማው የሚገኙት ማህበራት ስለ ቫይረሱ ግንዛቤ እንዲያገኙ የማድረግና የደህንነት መጠበቂያ እቃዎች እየተሰጣቸው መሆኑንም ተናግረዋል። ኤጀንሲው ገንዘብ ወጪ አድርጎ የተለያዩ ድጋፎች እያደረገ እንደሚገኝ የጠቀሱት አቶ ምትኩ፤ የቆሻሻ አሰባሰብ ስራው ምንም እንከን ሳይገጥመው እየተከናወነ እንደሚገኝ አመክልተዋል። የደህንነት መጠበቂያ ግብዓት እጥረቶች መጀመሪያ አካባቢ እንደነበረ አስታውሰው፣ በአሁኑ ወቅት ችግሮቹ መፈታታቸውን ጠቁመዋል። አዲስ ዘመን ሰኔ 9/2012 መርድ ክፍሉ
0
97c84df327587f8903072e3e4190cae8
fdb6b76b7e77c9b4dfcab9425069bae8
አይስስን ለመርዳት አሲረዋል ለተባሉ ሶስት ሶማሊያዊ-አሜሪካዊያን የፍርድ ሸንጎ መረጣ ተጀምሯል
በደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት እንዲሁም በካስቴል ቢራ ስፖንሰር አድራጊነት ለ7ኛ ጊዜ የሚደረገው የደቡብ ካስቴል ዋንጫ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። በሶስት ክለቦች መካከል ከጥቅምት 4-10 በሀዋሳ የሚካሄደው ይህ ውድድር ከዚህ ቀደም ከስድስት በላይ ክለቦችን እያሳተፈ ቢዘልቅም ዘንድሮ ወደ ሶስት ቀንሷል። በሁለተኛው አጋማሽ አዳነ ግርማን ጨምሮ በርካታ ተጫዋቾችን ቀይሮ ያስገባው ሀዋሳ ከተማ ፍፁም ብልጫ ያሳየበትን እንቅስቃሴ ማድረግ ችሏል። በተለይ አዳነ ግርማ በርካታ የግብ አጋጣሚዎች ከመሀል ሜዳ እየተነሳ ሲፈጥር አስተውለናል። 57ኛው ደቂቃ ላይ የሙከራ ጊዜን እያሳለፈ የሚገኘው የወልቂጤ ከተማው አጥቂ ብሩክ በየነ እንዲሁም ወጣቱ አጥቂ ቸርነት አውሽ በ61 ደቂቃ ባስቆጠሯቸው ግቦች ሀዋሳ ከተማ 2-1 በሆነ ውጤት አሸንፎ ጨዋታው ተጠናቋል።
0
f47a062c7a943c222d6d7ddb8fc9af5a
7ee05a667932a80e03ea53d240c7b070
‹‹ልክ እንደ ዶክተር አያና ደግነትን ከሌሎች ሰዎች ሳይጠብቁ የመልካምነት ሐዋርያ ሆኖ መገኘት ለሆነለት መታደል ነው፡፡›› የእንጅባራ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በግለሰብ ቤት ውስጥ የተከማቸ ከ2 ሚሊየን በላይ አዲሱ የብር ኖት መያዙን ፖሊስ አስታወቀ።ጥቅምት 7 ቀን 2013 ዓ.ም በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ልዩ ቦታው ዶምቦስኮ ትምህርት ቤት አካባቢ በግለሰብ ቤት ውስጥ የተከማቸ ገንዘብ ስለመኖሩ ህብረተሰቡ ለፖሊስ ባደረሰው መረጃ መሠረት መያዙ ተገልጿል።በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የልዩ ልዩ ወንጀሎች ምርመራ ቡድን ሀላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ይርጋ ተካ እንደገለፁት ÷ በህዝብ ጥቆማ የተያዘው 2 ሚሊየን 222 ሺህ አዲሱ የብር ኖት የተያዘው የብሄራዊ ባንክ መመሪያን በመተላለፍ በግለሰብ እጅ እንዲኖር ከሚፈቀደው በላይ ሆኖ በመገኘቱ ነው።ህብረተሰቡ የገንዘብ ዝውውር መመሪያውን በመተግበር ተባባሪ እንዲሆን እና መመሪያውን በመተላለፍ የሚንቀሳቀሱ ግለሰቦችን እንዲጠቁም ጥሪ ማቅረባቸውንም ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።ወቅታቂ የገንዘብ ዝውውርን አስመልክቶ የባንክ አዋጅ 591/2008 እንደሚያስረዳው በአንድ ግለሰብ እጅ መገኘት ያለበት የብር መጠን 1ነጥብ 5 ሚሊየን እና ከዚያ በታች ሲሆን ይህንን ተላልፎ ከተጠቀሰው የብር መጠን በላይ ይዞ የተገኘ ግለሰብ ገንዘቡ እንደሚወረስ በግልጽ ተቀምጧል። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
534753c5ac8b686f17b6015d0df38dbe
534753c5ac8b686f17b6015d0df38dbe
የአማራ ክልላዊ መንግስት በአራት የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ላይ ለብሮድካስት ባለሥልጣን ቅሬታ አቀረበ
ኦኤምኤን በአምስት ቀናት ውስጥ ምላሽ እንዲሰጥ ተጠየቀ የአማራ ክልላዊ መንግስት በኦሮሞ ሚዲያ ኔትዎርክ (OMN) በኦሮሚያ ኒውስ ኔትዎርክ (ONN)፣ በትግራይ ቴሌቪዥንና በድምፂ ወያኔ (DW) ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ላይ ለብሮድካስት ባለስልጣን ቅሬታ ማቅረቡ ታውቋል፡፡ ከክልሉ ለቀረበውም ቅሬታ በተለይ ኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ (OMN) በአምስት ቀናት ውስጥ ምላሽና ማብራሪያ እንዲሰጥ ባለሥልጣኑ ጠይቋል፡፡ የአማራ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት መስከረም 29 ቀን 2012 ዓ.ም ለብሮድካስት ባለስልጣን በፃፈው ደብዳቤ፤ የኦሮሚያ ኒውስ ኔትዎርክ (OMN) ከሚዲያ ስነምግባርም ሆነ ከአገሪቱ የብሮድካስት ህግ ውጪ በሆነ አግባብ በአማራ ክልል ህዝብና መንግስት ላይ ጥላቻን የሚቀሰቅስ፣ የእርስ በእርስ እልቂት የሚሰብክና መሬት ላይ ካለው ሃቅ ፈጽሞ የራቁ የተዛቡ መረጃዎችን አሠራጭቷል ሲል ከስሷል፡፡ ድርጊቱ ለመፈፀሙም መስከረም 25 እና 27 ቀን 2012 የተሠራጩ “ሶና ሴና” የተሰኙ ፕሮግራሞችን እንዲሁም መስከረም 21 ቀን 2012 ዓ.ም የተሠራጩ “ዶ/ር ቀዲዳ ሾው” የተሰኘ ፕሮግራምን ቅጂ የክልሉ መንግስት በማስረጃነት ማቅረቡ ተጠቁሟል፡፡ በእነዚህ ቅሬታዎች ላይም የቴሌቪዥን ጣቢያው በአምስት ቀናት ውስጥ በጽሑፍ ምላሽ እንዲሰጥ ብሮድካስት ባለስልጣን አሳስቧል፡፡ በአማራ ክልል መንግስት ቅሬታ የተሰነዘረባቸው አራቱ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች የቀረበባቸውን ቅሬታ የማጣራት ተግባር እየተከናወነ መሆኑን ለአዲስ አድማስ የገለፁት የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ገብረጊዮርጊስ አብርሃ፤ ማጣራቱ ሲጠናቀቅ ጉዳዩ ለመገናኛ ብዙኃን ይፋ እንደሚደረግ አስታውቀዋል፡፡ የአማራ ክልላዊ መንግስት በቅርቡ በጐንደር አካባቢ ተፈጥሮ ከነበረው ችግር ጋር በተያያዘ፣ መገናኛ ብዙሃን ህዝብን ከህዝብ ለማጋጨት የሚያደርጉትን ጥረት እንዲያቆሙ ማስጠንቀቁ ይታወቃል፡፡
1
d8210b822792d8886f69734df2f864b6
f4a355e894b8cfcc07ea74ecbabb3db1
ስሑል ሽረ በዲስፕሊን ኮሚቴ ቅጣት ተላለፈበት
ተስፈኛው አማካይ ቃልአብ ጋሻው ወደ ስሑል ሽረ አምርቷል።በዝውውር መስኮቱ ዘግይተው በመግባት በርካታ ተጫዋቾች ወደ ስብስባቸው የቀላቀሉት ስሑል ሽረዎች አሁን ደግሞ ባለፈው የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ ሻሸመኔ ከተማ ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው አማካዩ ቃልአብ ጋሻውን አስፈርመዋል። ከሼር ኢትዮጵያ ታዳጊ ቡድን የተገኘው እና ለባቱ ከተማ፣ ቡራዩ ከተማ እንዲሁም ባለፈው የውድድር ዓመት በሻሸመኔ ከተማ ቆይታ የነበረው ይህ ተጫዋች በርካታ አማካዮች ላጡት ሽረዎች ጥሩ ፊርማ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።በአሰልጣኝ ሲሳይ አብርሃም እየተመሩ ዝግጅት ለመጀመር ለተጫዋቾቻቸው ጥሪ ያቀረቡት ስሑል ሽረዎች በቀጣይ ቀናት በሽረ እንዳሥላሰ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
0
1df75bb7ff544e8b99209cf3eeb8ddca
496be1a60636a0af33bc784d2ba97dfa
የመላው አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ጨዋታዎች በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ይዘጋጃል
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 28/2012 ዓ.ም (አብመድ) የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ደረጃ ሁለተኛ የሆነ የምስለ ሕክምና ማዕከል አስመርቆ ወደ ሥራ አስገብቷል፡፡ ምስለ ሕክምና ማዕከሉ በንድፈ ሐሳብ ብቻ ይሰጥ የነበረውን የሰመመን ሰጭ (አንስቴዢያ) ሕክምና ትምህርት ለመምህራንና ተማሪዎቻቸው በተግባር የተደገፈ እንዲሆን እድል እንዲፈጥር ታልሞ የተከፈተ ነው። የሰውን አካላዊ ባሕሪ ተላብሰው በተሠሩ አሻንጉሊቶች የታገዘ የተግባር ትምህርት የሚሰጥበት ነው።ማዕከሉ ‹‹ኢምፓክት አፍሪካ›› በተባለ ድርጅት አማካኝነት ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ በኢትዮጵያ የተቋቋመ የምስለ ሕክምና ማዕከልም ነው። ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ እንደተደረገበትም ተገልጿል። የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች፣ ከሕክምናው ክፍል የተወጣጡ አስተማሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ትናንት ማምሻውን ማዕከሉ ተመርቋል።
0
59f0e0b622f5535ed51ffead891765a8
59f0e0b622f5535ed51ffead891765a8
በኮሮና ቫይረስ የመያዝና የመሞት መጠን እየጨመረ መሆኑ ተገለጸ፡፡
በቻይና ሁቤይ ግዛት በአዲሱ የኮሮና ቫይረስ የሚያዙና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በክፍተኛ መጠን መጨመሩ ተገለጸ፡፡በሁቤይ ግዛት በአዲሱ አደገኛ ቫይረስ 242 ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉና ይህም ከወረርሽኙ መቀስቀስ አንስቶ ከፍተኛው አሀዝ መሆኑ ታውቋል፤ በቻይና በኮሮና ቫይረስ የሞቱትን ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ 350 እንዲበልጥም አድርጎታል፡፡ 14 ሺህ 840 ሰዎች ደግሞ በበሽታው መያዛቸው ተረጋግጧል፤ በአጠቃላይ በቻይና በቫይረሱ የተጠቁት ሰዎች ቁጥርም ወደ 60 ሺህ ተጠግቷል፡፡በሁቤይ የኮሙዩኒስት ፓርቲው ኃላፊ ተነስተውም በሻንጋይ ፓርቲ ኃላፊ ተተክተዋል፤ የውኃን ከተማ የፓርቲ ኃላፊም ከኃላፊነታችው ተነስተዋል፡፡ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በተነሳባት ሁቤይ ግዛት እንዲህ ዓይነት ፖለቲካዊ እርምጃ ሲወሰድ ከወረርሽኙ በኋላ የመጀመሪያው ነው ተብሏል፡፡ምንጭ፡- ቢቢሲበአብርሃም በዕውቀት
1
b9ca3d83b302a716d4f6b6420821ec2e
11b1c90784a934844f24779072eeb6ba
"(አርሲ ነገሌ ላይ) አባቴ መግለጽ ከምችለው በላይ በግፍ ተገድሏል" የሟች ሴት ልጅ
– የሞጆ -ሃዋሳ የፍጥነት መንገድን ለመገንባት የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን አስታወቀ ።በባለሥልጣኑ የኮምኒኬሽን ዳይሮክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ ለዋልታ እንደገለጹት በአንድ ጊዜ አራት ተሽከርካሪዎችን የማስተናገድ አቅም ያለው የ210ኪሎሜትር የሞጆ ሃዋሳ አዲስ የመንገድ ፕሮጄክት በአራት ክፍሎች ተከፍሎ የሚከናወን ነው። እንደ አቶ ሳምሶን ገለጻ ፕሮጄክቱ ከሞጆ-መቂ፤ከመቂ-ዝዋይ፤ ከዝዋይ-አርሲ ነገሌ እና ከአርሲ ነገሌ-ሃዋሳ በሚሉ አራቱ ክፍሎች ተከፋፍሎ ይካሄዳል።ከሞጆ-መቂ ያለው የ56ኪሎሜትር የመንገድ ፕሮጀክት በአፍሪካ ልማት ባንክ እና በኢትዮጵያ መንግሥት ወጪው እንደሚሸፈንና በአሁኑ ወቅት የመንገድ ፕሮጀክቱ በጨረታ ላይ ይገኛል ብለዋል ።ከመቂ-ዝዋይ ያለውን የ37ኪሎሜትር መንገድ ለማስገንባት ከኮሪያ ኤክዚም ባንክ ጋር የብድር ስምምነት ለማድረግ በሂደት ላይ መሆኑን አቶ ሳምሶን አያይዘው ገልጸዋል።ከዝዋይ-አርሲ ነገሌ ያለውን የ55ኪሎሜትር የመንገድ ፕሮጀክቱ ለመገንባት የአለም ባንክ ብድር ለመሥጠት ፍላጎት እንዳለው የገለጹት ዳይሬክተሩ ለአርሲ ነገሌ-ሃዋሳ የ62ኪሎሜትር የመንገድ ፕሮጀክትን ለመደገፍ ደግሞ የቻይናው ኤግዚም ባንክ ፍቃደኝነቱን ማሳየቱን ተናግረዋል።የሞጆ ሃዋሳ የፍጥነት መንገድ መገንባቱ ከፍተኛ የግብርናና የቱሪስት መስህብ ለሆነው አካባቢው የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው የጠቀሱት አቶ ሳምሶን ከጎረቤት አገር ኬኒያ ጋር ለሚደረገው የንግድ ልውውጥ ትልቅ አቅም ይፈጥራል ብለዋል ።የሞጆ-ሃዋሳ መንገድ ግንባታ ሲጠናቀቅ ተሽከርካሪዎች በሰዓት ከ90 እስከ 120 ኪሎሜትር ድረስ ኢንዲጓዙ የሚያስችል መሆኑን የገለጹት አቶ ሳምሶን የተሽከርካሪዎችን የጉዞ ጊዜና ወጪን በመቆጠብ ረገድ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ብለዋል ።
0
13c7e6c3aaaa303a3f7f8d380e84f621
111d2feff93c033f29b4bcf30c7b8fa8
የግብጽ መገናኛ ብዙኃን አሁንም ዐይናቸው ኢትዮጵያ ላይ ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ መስከረም 22/2012 ዓ/ም (አብመድ) የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት የጋዜጠኞች ቡድን ትናንት በጎንደር ከተማ ተንቀሳቅሶ ቅኝት አድርጓል። በቅኝቱም በግጭቱ ምክንያት የሰው ሕይወት መጥፋቱን፣ ሀብትና ንብረት መውደሙንና ጉዳት የደረሰባቸው ቤቶች መኖራቸውን ተመልክቷል።ምንም እንኳን መሀል ከተማ ላይ መደበኛ እንቅስቃሴ ቢኖርም በአዘዞ ክፍለ ከተማ የነበረው መደበኛ እንቅስቃሴ የተቀዛቀዘ ነው። ከጎንደር ወደ ጭልጋ-መተማ እስከ ሱዳን ያለው የትራንስፖርት እንቅስቃሴበሰው እና በንብረት ላይ ተጨማሪ ጉዳት እንዳይደርስና የአካባቢውን ሠላም ወደ ነበረበት ለመመለስ ችግሩ ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የፌዴራልና የክልል የፀጥታ ኃይል እንዲሁም ወጣቶች እና የአካባቢው ነዋሪዎች በትብብር እየሠሩ መሆኑንም ቡድኑ ተመልክቷል።በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን እና የማኅበራዊ ሚዲያ ግጭቱ በቅማንት እና በአማራ ሕዝብ መካከል የተፈጠረ ተደርጎ የሚሰራጨው መረጃ ተገቢነት የሌለው እና ሕዝቡን ለማደናገር ሆን ተብሎ የተሠራ መሆኑንም የአካባቢው ማኅበረሰብ እየገለጸ ነው። በሕዝቡ መካከል ምንም ዓይነት ግጭት አለመኖሩን በመግለጽ ድርጊቱ መታረም እንዳለበት ኅብረተሰቡ እየገለጸም ይገኛል።የአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት በየጊዜው በአካባቢው እየተንቀሳቀሰ ትክክለኛና ሚዛናዊ መረጃዎችን ለሕዝብ የሚያደርስ ይሆናል።
0
522596b082564753491828c663d56220
f5dcc75397121b668c2cf82b552f6ad4
ሮበርት ኦዶንካራ የዲዲዬ ጎሜስን ቡድን ተቀላቀለ
ናሚቢያዊው የድሬዳዋ ከተማ አጥቂ ኢታሙና ኬሙይኔ ወደ አፍሪካ ዋንጫው እንደሚያመራ ያረጋገጠ ሁለተኛው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተጫዋች ሆኗል።በዓመቱ መጀመርያ ቱራ ማጂክን ለቆ ብርቱካናማዎቹን በመቀላቀል ጥሩ ዓመት ያሳለፈው ይህ ናሚቢያዊ አጥቂ በርካታ የአጥቂ አማራጮች የነበራቸው አሰልጣኝ ሪካርዶ ማኔቲን በማሳመን ሃገሩን ለመወከል ወደ መጨረሻው ዝርዝር ተካቷል። ባለፉት ሳምንታት ጉዳት ላይ የነበረው አጥቂው በዚ ሰዓት ሙሉ ጤንነት ላይ ሲገኝ ለቋሚ ተሰላፊነት ከኢስማዒልያው አጥቂ ቤንሰን ሺሎንጎ እና ሌሎች ሁለት ተጫዋቾች ጋር ይፎካከራል።በዱባይ ፖሊስ ስታድየም ዝግጅታቸው እያደረጉ የሚገኙት ናሚቢያዎች ትላንት በአቋም መለኪያ ጨዋታ ትልቋ ጋና 1-0 ማሸነፋቸው ይታወሳል።ባለፈው ሳምንት የቅዱስ ጊዮርጊሱ ኬንያዊ ግብጠባቂ ፓትሪክ ማታሲ በግብፁ አፍሪካ ዋንጫ ሃገሩን እንደሚወክል መረጋገጡ ሲታወስ ኡታሙና ኬይሙኔም ከግብ ጠባቂው ቀጥሎ ከኢትዮጵያ ክለቦች ወደ አፍሪካ ዋንጫው የሚያመራ ሁለተኛ ተጫዋች ሆኗል።ዩጋንዳውያኑ ሮበርት ኦዶንካራ እና ክሪዚስቶም ንታንቢ እንዲሁም ብሩንዳዊ ሑሴን ሻባኒ ሌሎች ወደ ግብፅ ለማምራት የመጨረሻውን ምርጫ የሚጠባበቁ ተጫዋቾች ናቸው።
0
02d737c08151d4609354f5dc2a548909
25fedcd99ddd3193862111860ef49697
ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር በኬንያ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሞሀመድ አብዱላሂ ሞሃመድ ፋርማጆ በኤርትራ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው።ፕሬዚዳንት ሞሀመድ አብዱላሂ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት በዛሬው እለት አስመራ ሲገቡ፥ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል አድርገውላቸዋል።ፕሬዚዳንቱ በአስመራ ቆይታቸው ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኤርትራው አቻቸው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ተወያይተዋል።በውይይታቸውም በሁለትዮሽ ጉዳዮች እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል።ሀገራቱ ባሳለፍነው ዓመት ሀምሌ ወር ላይ የወዳጅነት እና የትብብር ስምምነት ከተፈራሙ በኋላ የኤርትራ እና የሶማሊያ ዘርፈ ብዙ ግንኙነት አመርቂ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን መሪዎቹ በውይይታቸው ወቅት ገልፀዋል።በተጨማሪም ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ እና ሶማሊያ የፈረሙት የሶስትዮች የትብብር ስምምነት አተገባበርም በመልካም ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ አንስተዋል።በቀጣይም በደህንነት ወይም መከላከያ፣ በኢኮኖሚ እና በመሰረተ ልማት ዘርፎች በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።
0
be524bd68fba87050f459b749fd3aae2
be524bd68fba87050f459b749fd3aae2
"ኤርትራ በሰብዓዊ መብት ረገጣ ተግባራዋ ቀጥላለች" የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት
“ኤርትራ በሰብዓዊ መብት ረገጣ ተግባራዋ ቀጥላለች” ሲሉ በሀገሪቱ ስላለው የሰብዓዊ መብት ሁኔታ የሚከታተሉት ልዩ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዘገባ አቅራቢ ገልፀዋል።የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ጠቢብ ለድርጅቱ የሰብዓዊ መብት ካውንስል ባቀረቡት አዲስ ዘገባ ኤርትራ በዜጎችዋ ላይ የሚፈፀመው ከባድ የሰብዓዊ መብት ረገጣ እንዲቆም የሚደረገውን ጥረት የማጓተት ተግባርዋን ማቆም አለባት ብለዋል።ሼላ ቢ ኬታሩዝ የኤርትራ ህዝብ በዘፈቀደና በተገለለ እስራት፣ በገቡበት አለመታወቅና ከባርነት ኑሮ ጋር በሚመሳሰል ወታደራዊ አገልግሎት እየተሰቃየ ነው ብለዋል።“እስካሁን ባለው ጊዜ የኤርትራ መንግሥት የምርመራ ኮሚሽኑ በስብዕና ላይ በሚፈፀም ወንጀል ደረጃ አድርጎ ያስቀመጠውን የሰብዓዊ መብት ረገጣን ለማቆ ያደረገው ጥረት እንደሌለ ስገልፅ ያሳዝነኛል” ሲሉ ልዩ ተወካይዋ አስገንዝበዋል።ኬታሩዝ አያይዘውም ኤርትራ ከአንዳንድ የሰብዓዊ መብት አካላት ጋር የምታደርገው ግንኙነት የጨመረች ቢሆንም በመሬቱ ላይ የተለወጠ ነገር የለም ብለዋል።በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን 35ኛ ጉባዔ ለመገኘት የኤርትራ መልዕክተኞችን መርተው የተሳተፉት አምባሳደር ተስፋሚካኤል ገራህቱ ሸላ ይህን ዘገባ ያወጡት እንደልማቸው ወደ ኢትዮጵያ ሲመላለሱ ከከረሙ በኋላ ነው። ወይም በኤርትራ ላይ በጎ አመለካከት ከሌላቸው ወገኖች ጋር ከተገናኙ በኋላ ነው የሚል ምላሸ ሰጠዋል።ኢትዮጵያ ራስዋ በኤርትራ ላይ በጎ ምኞት የሌላት ሃገር ከመሆንዋም በላይ በአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ የምትገኝ ሀገር ናት። ባለፈው ዓመት በተካሄደው ተቃውሞ ከ8መቶ በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ገድላ ከ26ሺሕ በላይ የሚሆኑትን አስራለች ብለዋል።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1
383a289d38b0848a1fff6a794dac80dd
a1d6a480419922ad7e1a9bd85ada2752
በአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ምክትል ፕሬዚዳንት የተመራው ከፍተኛ የህብረቱ ልዑክ ሶማሌ ክልል ገባ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ መሪ ሀሳብ የአፍሪካን ወቅታዊ ሁኔታ ያገናዘበ፣ተገቢና በአፍሪካ ሰላም እስከሚሰፍን ድረስ መተግበር ያለበት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነቢያት ጌታቸው አስታወቁ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነቢያት ጌታቸው በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።በመግለጫቸውም ‘’የመሳሪያ ድምፅ የማይሰማባትን አህጉር በመፍጠር ለአፍሪካ ልማት ምቹ ሁኔታ መፍጠር’’ የሚለው የህብረቱ መሪ ሀሳብ በአፍሪካ ሰላም እስከሚሰፍን ድረስ መተግበር ያለበት ነው ብለዋል፡፡ስለሆነም በአፍሪካ ግጭትና ጦርነትን ለማስወገድ የግጭቶቹን መሰረታዊ መንስኤ በመለየት እልባት መስጠት እንደሚያስፈልግና ለጊዜው ጦርነትንና ግጭቶችን ለመከላከል መሪ ሀሳቡን ተፈጻሚ ማድረግ ጠቃሚ መሆኑን ኢትዮጵያ ማሳወቋን ገልጸዋል።ከዚህ ባሻገር በጉባኤው ኢትዮጵያ በአህጉራዊና በዓለም አቀፍ ደረጃ የምታካሂዳቸው የምርጫ ውድድሮች የተሳኩ እንዲሆኑ ሰፊ የማግባባት እና የማሳመን ስራዎች መከናወናቸውን ጠቁመዋል፡፡እንዲሁም ኢትዮጵያ ለሁለት የህብረቱ ተቋማት፣ ለአፍሪካ ህብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት እና ለአፍሪካ ህብረት የታዋቂ ሰዎች ፓነል መመረጧን ተናግረዋል፡፡አቶ ነቢያት አያይዘውም ኢትዮጵያ አፍሪካን በመወከል ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ኮሚቴና በድርጅቱ የህጻናት መብት ኮሚቴ መመረጥ መቻሏን አስረድተዋል፡፡ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ጎን ለጎን የናይጄሪያውን ፕሬዚዳንት መሀሙዱ ቡሀሪን፣ የኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ቱሩዶን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ማስተናገዷም ተናግረዋል።እንዲሁም ከሌሎች ሀገራት መሪዎች ጋር የሁለትዮሽ ውይይት መካሄዱን አብራርተዋል።ከዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ አንጻርም 128 እስረኞ ከታንዛኒያ እስር ቤቶች ተፈተው በዛሬው ዕለት ሀገራቸው እንደሚገቡ እንዲሁም በቻይና የሚማሩ ኢትዮጵያውያን በኮሮና ቫይረስ እንዳይጠቁ አስፈላጊው ክትትል እየተደረገ እንደሆነም ነው ቃል አቀባዩ የተናገሩት፡፡ቃል አቀባዩ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ከየካቲት 9 እስከ 11 ቀን 2012 ዓ.ም በኢትዮጵያ ጉብኝት እንደሚያደርጉ መግለጻቸውንም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
3d748c162e89b036d3cc0882c51491cc
8318005d0f25960882ec6f026f94c571
በፑንት ላንድ የፍተሻ ጣቢያ በደረሰው ጥቃት ሰባት ሰዎች ተገደሉ
በደቡብ ክልል ቡርጂ ወረዳና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን አዋሳኝ አምስት የቡርጂ ወረዳ አርሶ አደሮች በታጠቁ የኦነግ አባላት ሲገደሉ፤ ሊሎች ሰባት ሲቪሎች ደግሞ የመቁሰል አደጋ እንደረሰባቸው የቡርጂ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡የቡርጂ ተወላጆች በሚደርስባቸው ማንነታቸውን መሠረት ያደረገ ጥቃት ሳቢያ ከቡሌ ሆራ፣ ከተል ተሌና ሞያሌ በመፈናቀል ላይ መሆናቸውን የአካባቢው ተወላጆችና ተጎጂዎች ይናገራሉ፡፡በተጨማሪም ለረሃብ መጋለጣቸውን ያመለከቱት ተፈናቃዮች ከመንግሥትም ሆነ ከሌሊሎች ደራሽ ሰብዓዊ ዕርዳታ አላገኘንም ይላሉ።በኦሮሚያ ክልል የምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳደር በበኩሉ የአስተዳደር ወሰንና የሃብት “ይገባኛል” ጥያቄዎች ለግጭቶቹ መንሰኤ መሆናቸውን ገልጦ፤ በአከባቢው የታጠቀ ኃይል ስለመኖሩ ግን መረጃ የለኝም ችግሩን ለመፍታትም የአካባቢዎቹን ሕዝብ ለማገናኘት ጥረት እየተደረገ ነው ብሏል፡፡
0
af1a09387ea1e993e318e836e6753e6a
296d80c2f219be3c7593dbf4d959312a
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 11ኛ ሳምንት ውጤቶች እና የደረጃ ሰንጠረዥ
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ደቡብ-ምስራቅ ዞን ሊጠናቀቅ የሁለት ሳምንታት እድሜ ብቻ ቀርቶታል፡፡ ዛሬ በተካሄዱ የ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎችም ሀዋሳ ከተማ በሜዳው ለሚያስተናግደው የማጠቃለያ ውድድር ማለፉን አረጋግጧል፡፡ ሲዳማ ቡናም ከድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርቶ ወደ ማጠቃለያው ማለፉን አረጋግጧል፡፡አዳማ ከተማ ሀዋሳ ከተማን ባስተናገደበት ጨዋታ ከፍተኛ ፉክክር እና 9 ግቦች ተስተናግዶበት በሀዋሳ ከተማ 5-4 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ለሀዋሳ ከተማ አይናለም አሳምነው ፣ ዕታለም አመኑ ፣ ሰብለ ቶጋ ፣ ምርቃት ፈለቀ እና አዲስ ንጉሴ ሲያስቆጥሩ አስካለ ገ/ፃድቅ ( 2) ፣ ምህረት ተስፋልዑል እና ገነት ሀይሉ የአዳማን ግቦች አስቆጥረዋል፡፡ውጤቱ ሀዋሳን ወደ ማጠቃለያው ውድድር ሲያሳልፈው አዳማ ከተማ በሊጉ ግርጌ እንዲቀመጥ አስገድዶታል፡፡ሲዳማ ቡና ድሬዳዋ ከተማን ገጥሞ ካለ ግብ አቻ ተለያይቷል፡፡ ሲዳማ ነጥብ ቢጋራም ጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ በመሸነፉ ወደ ማጠቃለያው ዙር ማለፉን ከወዲሁ አረጋግጧል፡፡አርባምንጭ ከተማ ጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚን አስተናግዶ 2-0 አሸንፏል፡፡ የአርባምንጭን የድል ግቦች ሙሉ ሽፈራው እና ፀጋነሽ ኦራ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ሁለት ሳምንት የቀረው ይህ ዞን 4 ክለቦችን ወደ ማጠቃለያው ውድድር ሲያሳልፍ አርባምንጭ እና ድሬዳዋ ማለፋቸውን ያረጋገጡት ሀዋሳ እና ሲዳማ ቡናን ተከትለው ለማለፍ የተሻለ እድል ይዘዋል፡፡ የደረጃ ሰንጠረዥ
0
3adabda8b49a9ebc73349ecbefcaaa03
c6df24be7db5f4bbdc4c750be3b1b03e
የቻይና ብሄራዊ ህዝባዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር ኢትዮጵያን እንደሚጎበኙ ተገለጸ
በደቡብ አፍሪካ አጠቃላይ ምርጫ ከተቆጠረው 50 በመቶ ያህል ድምጽ ገዥው ፓርቲ የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ (ኤ.ኤን.ሲ) ፓርቲ በ57 በመቶ ድርሻን በመያዝ እየመራ ነው።የሀገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን ባወጣው መረጃ መሰረት ማዕከላዊ ዴሞክራሲያዊ ኅብረት (ዲ.ኤ) 23 ከመቶ፣ ግራ ዘመሙ የኢኮኖሚ ነፃነት አውጪ ፓርቲ (ኢ.ኤፍ.ኤፍ) 10 ከመቶ ድምፅ አግኝተዋል ነው የተባለው።የምርጫው የመጨረሻ ውጤት በመጪው ቅዳሜ ይፋ ይደረጋል ተብሏል፡፡የአሁኑ የኤ.ኤን.ሲ የምርጫ ውጤት 65 በመቶ ድረስ ከፍ ሊል እንደሚችል ተገምቷል፡፡ይህም ሆኖ የገዥው የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ፓርቲ ከዚህ በፊት ከነበረው ውጤት በ8 በመቶ ቅናሽ ማሳየቱ ተገልጿል፡፡በአውሮፓዊያኑ 2014 ኤ.ኤን.ሲ 73 ከመቶ ድምፅ ያገኘ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የፓርቲው ተቀባይነት በከፍተኛ ደረጃ እያሽቆለቆለ መምጣቱ ይነገራል።(ምንጭ፡-አልጀዚራ)
0
15fee9c1acc80e64d74e983f0ab5d2ad
15fee9c1acc80e64d74e983f0ab5d2ad
ኢትዮጵያ ከአውሮፓ፣ አሜሪካ፣ እስያና ኦሽንያ አገራት ጋር ለስትራቴጂያዊ ትብብር ትሰራለች
ኢትዮጵያ ከአውሮፓ፣ አሜሪካ፣ እስያና ኦሽንያ አገራት ጋር ለስትራቴጂያዊ ትብብር እንደምትሠራ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር አስታወቀ ።ኢትዮጵያ ከአውሮፓ፣ አሜሪካ፣ እስያና ኦሽንያ አገሮች እንዲሁም ከአለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር ያለው ግንኙት ወደ ስትራቴጂያዊ አጋርነት እንዲያድግ በጥናት ላይ የተመሠረተ ስራ እያካሄደች ነው።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ ትናንት በጽህፈት ቤታቸው ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ሚኒስቴሩ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት የዲፕሎማሲ ጥረቱን በበቂ ጥናት ላይ ተመስርቶ በማከናወኑ ውጤታማ መሆን ችሏል ።በተጠናቀቀው በጀት አመት ከ13 አገራት ጋር የፖለቲካ ምክክሮች፣ የጋራ ኮሚሽን ስብሰባዎችና ከፍተኛ ውጤት ያስገኙ የከፍተኛ አመራሮች የስራ ጉብኝት ልውውጦችን ማድረግ እንደተቻለም አብራርተዋል።ይህንንም ተከትሎ ከአገራት ጋር ዘጠኝ አዲስ ስምምነቶችን መፈራረም የተቻለ ሲሆን ከአውሮፓ፣ አሜሪካ፣ ኤዥያና ኦሽንያ፣ አውስትራሊያ አገሮችና ከአለምዓቀፍ ተቋማት ብቻ ከ2 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር በላይ አዲስ የልማት ትብብር ድጋፍ ማስገኘት ተችሏል።ሚኒስትር ዴኤታው አሜሪካ፣ ካናዳ፣ ኩባ፣ ብራዚልና ህንድ, ካዛኪስታን፣ ላቲቪያ እና ፖላንድን ጨምሮ ከዘጠኝ አገራት ጋር የስትራቴጂክ ግንኙነት ለመመስረት የሚያስችሉ ሰፊ ጥናቶች ተዘጋጅተው ምክክር እየተደረገባቸው መሆኑን ጠቁመዋል።በተጨማሪም ዲፕሎማሲውን ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ በበጀት ዓመቱ የአገራችንን የውክልና አድማስ የማስፋት እርምጃዎችም የተወሰዱ ሲሆን በኔዘርላንድስ አዲስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተከፍቷል።በአሜሪካ፣ ካናዳ፣ ጣልያን፣ ፈረንሳይ፣ ሲንጋፖርና አውስትራሊያን ጨምሮ ከ10 በላይ ተጨማሪ የክብር ቆንስላ ጽህፈት ቤቶች እንዲከፈቱ አድርጓል።(ምንጭ: የውጭ ጉዳይ ሚኒሰቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)
1
b1c7a0a927f067810d814ea9447f0b08
185da74f807ee119848ae83cacc7061d
አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በድጋሚ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተመረጡ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ግብፅ በሊቢያ በእስር ላይ የነበሩ ኢትዮጵያውያንን ለማስለቀቅ ላደረገችው ጥረት ምስጋናቸውን አቀረቡ።የግብፅ ፕሬዚዳንታዊ ፅህፈት ቤት እንዳስታወቀው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ለፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ ኤል ሲሲ ስልክ በመደወል ምስጋናቸውን አቅርበዋል።ሀገሪቱ ከኢትዮጵያ ጋር በመሆን ኢትዮጵያውያኑን ለማስለቀቅ የሚመሰገን ስራ በመስራቷ የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ምስጋናውን ያቀረባል ነው ያሉት።አቶ ኃይለማርያም አክለውም በሚቀጥለው ሰኔ ወር በግብፅ ሻረም ኤል ሼክ ከተማ በሚደረገው በምስራቅ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ተሳታፊ እንደሚሆኑ ለፕሬዚዳንት ኤል ሲሲ ነግረዋቸዋል።በትናንትናው እለት 27ቱ ኢትዮጵያውያን ግብፅ ካይሮ ሲደርሱ ፕሬዚዳንት ኤል ሲሲ እና የኢትዮጵያ አምባሳደር መሀሙድ ድሪር በአውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት ኢትዮጵያውያኑን ተቀብለዋል።ፕሬዚዳንት ኤል ሲሲ በዚሁ ጊዜም ግብፅ በቀጣይም ይህን መሰሉን ተግባር እንደምትቀጥልበት አረጋግጠዋል።በሊቢያ ተይዘው የነበሩትን እነዚህን ዜጎች ለማስለቀቅም ግብፅ ከኢትዮጵያ መንግስት እና በሊቢያ ከሚገኘው አስተዳደር ጋር በጋራ መስራቷን አስታውቀዋል።ከትናንት በስቲያም በሱዳን በኩል የመጀመሪያዎቹ ከሊቢያ የወጡ 11 ኢትዮጵያውያን አዲስ አበባ መግባታቸው የሚታወስ ነው።(ኤፍቢሲ)
0
213bd2fe5f2665741889d746f089b343
347ceb83d0421b46d5d5a380c510ec7f
ኢትዮጵያ ዛምቢያን በአቋም መለኪያ ጨዋታ ትገጥማለች
በአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ (ቻን) ሁለተኛ ዙር ማጣርያ ኢትዮጵያን የምትገጥመው ሩዋንዳ ለጨዋታው ወደ መቐለ ከማምራቷ በፊት የአቋም መለኪያ ታደርጋለች።ከአራት ቀናት በፊት ለ26 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገው በአሰልጣኝ ቪሰንት ማሻሚ እየተመሩ ዝግጅት የጀመሩት ሩዋንዳዎች ከሁለት ቀናት በኋላ በቻን ውድድሮች ጥንካሬዋን ያሳየችው ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን ይገጥማሉ። በስታደ ኪጋሊ ልምምድ በማድረግ ላይ የሚገኙት ‘አማቩቢ’ዎቹ ከወዳጅነት ጨዋታው ቀጥሎ ባለው ቀን አዲስ አበባ ገብተው በዛው ቀን ጨዋታው ወደሚደረግበት መቐለ እንደሚያመሩ ለማወቅ ተችሏል።ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች በቻን ውድድር ማጣርያ ለሦስተኛ ጊዜ የሚገናኙ ሲሆን የመጀመርያውን (2014) ኢትዮጵያ፤ ቀጣዩን (2018) ደግሞ ሩዋንዳ አሸንፈው ለውድድሩ ማለፋቸው ይታወሳል። በተለይም በ2018ቱ ማጣርያ ሩዋንዳ አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ ኤሩክ ሩታንጋ፣ ሙሐጅር ሐኪዝማና እና ዓብዲ ቢራማሂሬ ባስቆጠሯቸው ጎሎች 3-2 አሸንፋ መመለሷ ይታወሳል።
0
afb4be98492029dbbbb8af796f607206
24cfed65c643c15a8585fd41aa0a5ef1
በጥናት ላይ የተመሰረተ የማያዳግም እርምጃ ለመውሰድና ለችግሮች መፍትሄ ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ሰላምና ደኅንነት ግንባታ ቢሮ አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከሕወሓት ቡድን ጋር በመቀናጀት ግጭቶች ሲያስነሱ፣ ግድያ እና ዝርፊያ ሲፈጽሙ የነበሩ 782 የኦነግ ሸኔ የጥፋት ኃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የኦሮሚያ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት መንግስት የክልሉን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ እየሰራ ይገኛል፡፡ሰሞኑን በሆሮ ጉዱሩ ወለጋና በሌሎች ዞኖች ብሄርን መሰረት ያደረጉ ግጭቶች እንዲቀሰቀስ በማድረግ ግድያ በፈጸሙ የህወሓት ጁንታ ተላላኪዎች ላይ እርምጃ መወሰዱንም ገልጸዋል፡፡ከወረዳ እስከ ቀበሌ ድረስ ህግን ማስከበር ባቃታቸውና ከኦነግ ሼኔ ቡድን ጋር በመሆን በንጹሃን ዜጎች ላይ የጥፋት ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ የመንግስት አመራሮች ላይ እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል፡፡ይህም የክልሉ መንግስት ሰላምና መረጋጋትን ማረጋገጥ አልቻለም በሚል በተለያዩ ወገኖች ለሚቀርበው ወቀሳ መልስ ሊሆን ይችላልም ነው ያሉት፡፡ህግ ለማስከበር በተሰራው ስራ ከከባድ እስከ ቀላል የጦር መሳሪያዎች መያዛቸውንም ነው ያስታወቁት፡፡ከዚህ በኋላም ኦሮሚያ ክልል ውስጥ ብሄርን መሰረት ያደረጉ ግጭቶችን ለመቀስቀስ የሚንቀሳቀሱ የጥፋት ሃይሎችን የክልሉ መንግስት እንደማይታገስም አስረድተዋል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
206e6a62eb14201e3114c2d18ca36213
d9b864759c5b6b345b682b4d4e1f07f4
የጀርመኑ ባየርሙኒክ በኢትዮጵያ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁለት ኩባንያዎች ይፋ የተደረገው አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ክትባት 90 በመቶ ሰዎችን በኮሮና ቫይረስ ከመያዝ ታድጓል ተብሏል፡፡ክትባቱን ይፋ ያደረጉት የአሜሪካው ፋይዘር እና የጀርመኑ ባዮንቴክ ሲሆን ግኝቱ ለሳይንስና ለሰው ልጅ ትልቅ አበርክቶ ነው ብለዋል፡፡ ኩባንያዎች ክትባቱን በስድስት የተለያዩ ሃገራት በ43 ሺህ 500 ሰዎች ላይ መሞከራቸውን ጠቅሰዋል፡፡ሃገራቱ አሜሪካ፣ ጀርመን፣ ብራዚል፣ አርጀንቲና፣ ደቡብ አፍሪካ እና ቱርክ መሆናቸው ነው መረጃው የሚያመላክተው፡፡በሙከራውም በሰዎች ላይ እስካሁን አሳሳቢ የጤና ችግር ያለመታየቱን ነው ባለሙያዎቹ ያነሱት፡፡ኩባንያዎቹ ክትባቱን በህዳር ወር መጨረሻ ጥቅም ላይ ለማዋል ጥያቄ ማቅረባቸውን ገልጸዋል፡፡በቁጥር የበዙ ክትባቶች የመጨረሻ ደረጃ ላይ እንደሚገኙ የተነገረ ሲሆን የአሁኑ ተስፋ ከተጣለባቸው ውስጥ ቀዳሚው ነው ተብሏል፡፡የአሜሪካው ኩባንያ 50 ሚሊየን መጠን ያለው ክትባት እየተጠናቀቀ ባለው የፈረንጆቹ 2020 መጨረሻ እንደሚያቀርብ የገለፀ ሲሆን በ2021 ደግሞ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን እንደሚያመርት ነው ይፋ ያደረገው፡፡ምንጭ፡-ቢቢሲበአብርሃም ፈቀደ
0
00a3e00c1a942d0f23412d5fa94244d3
85f6fcdc92351d446d48545b49b364d5
መንግስት የህግ የበላይነትን በማረጋገጥ አገራዊ የለውጥ ጅምሩ ይበልጥ ስኬታማ እንዲሆን መሥራት አለበት- የፖለቲካ ፓርቲዎች
ለ5ኛ ጊዜ በመጪው ግንቦት የሚካሄደው አገራዊ ምርጫ አፈጻጸም የጊዜ ሰሌዳ ረቂቅ ላይ ከ23 አገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ጋር ነው ውይይቱ የተካሄደው።የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መርጋ በቃና እንዳሉት ውይይቱ ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ቦርዱ ባዘጋጀው ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንዲንቀሳቀሱ የጋራ መግባባት ለመፍጠር ከፍተኛ እገዛ ይኖረዋል።በምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ የምክክር መድረክ ላይ ከተገኙት የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ ፕሬዝዳንት አቶ ተሻለ ሰብሮ ረቂቁ ሊያሰራ የሚችል ተስማሚ የጊዜ ሰሌዳ መሆኑን ተናግረዋል።የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ፕሬዝዳንት አቶ አየለ ጫሚሶ በበኩላቸው ረቂቅ የምርጫ ድርጊት መርሃ ግብሩ መካተት ያለባቸው ጉዳዮች የያዘ በመሆኑ ፓርቲያቸው የተወሰኑ መስተካከል ያለባቸው ጉዳዮች እንዳሉ አስታውቀዋል።የኢህአዴግ ተወካይ የሆኑት አቶ ደስታ ተስፋው በበኩላቸው “የ2007 ዓ.ም የምርጫ አፈጻጸም የድርጊት መርሃ ግብር ረቂቅ የሚያሰራ እና በተቀመጠው መሰረት ወደ ስራ የሚያስገባ ረቂቅ ሰነድ ነው” ብለዋል።የአዲስ ትውልድ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ አስፋው ጌታቸው ምርጫ ቦርድ እንደዚህ አይነት የውይይት መድረክ ማዘጋጀቱ ለአገሪቱ የዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ሂደት ትልቅ ሚና እንዳለው ገልጸው የቀረበውን ረቂቅ እንደሚቀበሉት ተናግረዋል።የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መርጋ ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በረቂቁ ላይ በሰጡት አስተያየት የመራጮች ምዝገባ፤ የፓርቲዎች የቅስቀሳ ጊዜ፣ ተወዳዳሪ እጩዎችን ማስመዝገቢያ የጊዜ ሰሌዳ እና ሌሎች አስተያየቶች ቦርዱ ሊያስተካክላቸው እንደሚችልና በሌላ ወቅት የመጨረሻውን የድርጊት መርሃ-ግብር እንደሚያሳውቅ ተናግረዋል።መጪው ምርጫ ሰላማዊ፤ ነጻ እና ፍትሃዊ እንዲሆን ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች በህገ መንግስቱና በፓርቲያቸው ህግ መሰረት መንቀሳቀስ እንደሚጠበቅባቸው መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።በኢትዮጵያ 75 የፖለቲካ ፓርቲዎች ተመዝግበው በመንቀሳቀስ ላይ ሲሆኑ ከነዚህ ውስጥ 23ቱ አገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ 52 ደግሞ ክልላዊ ፓርቲዎች ናቸው። (ኢዜአ)
0
c91b5af76eaa1b9a13ef64cc123bd07f
c91b5af76eaa1b9a13ef64cc123bd07f
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በመቀሌ ከተማ ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው።የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ፣ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብርሃም በላይ፣ የሰሜን ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀነራል በላይ ስዩም እና የመቀሌ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አታክልቲ ሃይለስላሴ ውይይቱን እየመሩ ይገኛል።በውይይቱም የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎችን ጨምሮ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተወጣጡ በርካታ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።ተሣታፊዎቹ በውይይታቸው የሕወሓት ጁንታ የአገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ ያደረሰውን ጥቃት አውግዘዋል።በክልሉ የተቋቋመው ጊዜያዊ አስተዳደርም መዋቅሩን እስከታችኛው የአስተዳደር እርከን እንዲያጠናክር ጠይቀዋል።ነዋሪዎቹ የመቀሌን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅም ህዝባዊ ፖሊሶች በአስቸኳይ ተደራጅተው በከተማው ስራ እንዲጀምሩ ጠይቀዋል።መንግስት የኤሌክትሪክ አገልግሎት እና ሌሎች የመሠረተ ልማቶች በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ እንዳደረገ ሁሉ የኢንተርኔት አገልግሎትም ስራ ቢጀምር የተሻለ መሆኑን ጠቅሰዋል።በውይይቱ ማጠቃላያ ላይ ነዋሪዎቹ ላነሷቸው ጥያቄዎች በመድረኩ ላይ በተገኙት አመራሮች ምላሽና ማብራሪያ እንደሚሠጥ ኢዜአ ዘግቧል።
1
6799be39dfc2a9e23ed15f7a2d757f0f
f8fc512b5a6437681a106aef82bef643
ከጾታዊ ጥቃት የጸዳች፣ ለሴቶችና ህጻናት የምትመች ሀገር ለመገንባት ሁሉም ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራ ይገባል- ወ/ሮ ያለም ጸጋይ
አዲስ አበባ፤ የዜጎች በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ተንቀሳቅሶ የመስራትና የመኖር መብት እንዲጠበቅ መሰራት እንዳለበት ተገለጸ። ዜጎች በሙሉ ማንነታቸው ሳይሸማቀቁ በነጻነት ተንቀሳቅሰው የሚኖሩበት ሁኔታ እንዲፈጠር መንግሥትና የሚመለከታቸው አካላት ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው የአዴፓ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ዮሀንስ አቶ ዮሀንስ ቧያለው ተናግረዋል። ምክትል ሊቀመንበሩ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ እንዳብራሩት፤ በአሁኑ ወቅት በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች፤ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ የዜጎችን በነጻነት የመንቀሳቀስና በፈቀዱት ቦታ የመኖር መብት የሚጥሱ እንቅስቃሴዎች ሲፈጸሙ ይታያል። ይህንን የመከላከልና የመቆጣጠር ሃላፊነት ደግሞ በየደረጃው የሚገኙ የመንግሥት አካላት ነው። በመሆኑም፤ ችግር ሲፈጠርና የሚያባብሱ ነገሮች ሲከሰቱ በመንግሥት በኩል በገለልተኝነትና በዝምታ ከመመልከት ይልቅ ህግንና ስርዓትን ተከትሎ በፍጥነት ርምጃ መውሰድ ይጠበቃል። ኢትዮጵያ የብዙ ብሄሮችና ሀይማኖቶች መናኸሪያ ናት። በመሆኑም፤ ዜጎች ከቦታ ቦታ ለመንቀሳቀስም ሆነ የፈቀዱትን ስራ ለመስራት የግድ አንድ አይነት ቋንቋ፤ ባህል፤ ሀይማኖት ሊኖራቸው አይገባም። የዴሞክራሲ ስርዓት መዘርጋትም እንደዚህ አይነት ልዩነቶችን ለማቻቻል ስለሆነ ሰፊ፤ ያልተገደበ እውነተኛ፤ ዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት የሚጠበቅበት ስርዓት ያለው ሀገር ለመገንባት በትኩረት መንቀሳቀስ ይገባል። ዜጎች ልዩነቶችን በማቻቻል በሰላም እንዲኖሩ በማህበረሰቡ ዘንድ የአስተሳሰብ ለውጥ ማምጣት አስፈላጊ መሆኑን የሚያነሱት ምክትል ሊቀመንበሩ፤ ለዚህ ደግሞ በዘመናዊውም ሆነ በባህላዊው ትምህርት የሀይማኖት ተቋማትን ጨምሮ የሰውነትን ክብርና የሞራል የበላይነት የሚያረጋግጥ ስነ ምግባርና ግብረገብ የሚያዳብሩ አስተምህሮዎች መስፋፋት እንዳለባቸው ጠቁመዋል። በተጨማሪም፤ በመንግሥትም ሆነ በሀይማኖት ተቋማት በኩል የጋራ የሆኑ አጀንዳዎች ላይ አገራዊ መግባባት እንዲፈጠር መሰራት አለበት ያሉት ምክትል ሊቀመንበሩ፤ አሁን የተፈጠረውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም አንዱ አንዱን የሚንቅበት ሳይሆን የሚከባበርበት፤ ብሎም ለጋራ እድገትና ፍላጎት ትብብር የሚያደርግበት ሁኔታ ለመፍጠር የሚመለከታቸው አካላት በሙሉ መረባረብ እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።አዲስ ዘመን መስከረም 9/2012በጋዜጣው ሪፖርተር
0
2c680912ff6e9b9b949ae08ccedafc5c
b3610a42a76cf2fe661c6efd212ed529
የጋና የፓርላማ አባላት ፓርላማው በጊዚያዊነት እንዲዘጋ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ
ግብጽ በታህሪር አደባባይ የሚገኘውን የሳዳት የባቡር ጣቢያ በደህንነት ስጋት ምክንያት በጊዚያዊነት መዝጋቷን አስታወቀች ።የደህንነት ሁኔታዎች ተጣርተው እስኪረጋገጡ ድረስ ባቡር ጣቢያው ተዘግቶ ይቆያልም ተብሏል፡፡በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ እምብርት ላይ የሚገኘው እና በሀገሪቱ ማናቸውም ተቃውሞዎች ሲቀሰቀሱ በቀዳሚነት በሚስተናገዱበት በታህሪር አደባባይ የሚገኘው ሳዳት የባቡር ጣቢያ ለጥቃት ተጋልጧል በሚል አግልግሎት እንዳይሰጥ በጊዜያዊነት ተዘግቷል፡፡የግብፅ ባለስልጣናት ሜና ለተባለው የዜና ምንጭ በሰጡት ቃል በስፍራው የሽብር ጥቃት ሊደርስ እንደሚችል በደረሰን መረጃ መሰረት ለደህንነት ሲባል ላልተወሰነ ጊዜ ባቡር ጣቢያው እንዲዘጋ ወስነናል ብለዋል፡፡የደህንነት ስጋቶች ናቸው የተባሉት ጥርጣሬዎች ተጣርተው ሲረጋገጡ ጣቢያው ተመልሶ ይከፈታል ሲሉ የግብፁ የከተሞች ባቡር ቁጥጥር ኩባንያ ቃል አቀባይ አህመድ አብደል ሀዲ ተናግረዋል፡፡ታህሪር የሚገኘው የባቡር ጣቢያ ካይሮ ውስጥ ካሉት ሁለት አበይት የባቡር ጣቢያዎች አንዱ ሲሆን ወደ ከተማዋ ሁለት የባቡር መስመሮች አቅጣጫ የሚቀየርበት ቁልፍ ጣቢያ መሆኑ ይነገራል፡፡ለጣቢያው መዘጋት መንስኤ የሆነው ግብፅ ቲራን እና ሳናፊር የተባሉ የቀይ ባህር ደሴቶቿን ለሳውዲ አሳልፎ የሚሰጥ ስምምነት መጀመሯን ተከትሎ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ አርብ እለት በታህሪር አደባባይ አመፅ ሊነሳ ስለሚችል ጥቃትም ሊሰነዘር ይችላል በሚል ነው፡፡የሳዳት የባቡር ጣቢያ በደህንነት ስጋት ሲዘጋ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ አይደለም፡፡ እ.ኤ.አ በነሀሴ 2013 የቀድሞው ፕሬዝዳት የሞሃመድ ሙርሲ ደጋፊዎች በቀሰቀሱት አመፅ ምክንያት ከተዘጋ በኋላ ለሁለት አመታት ተዘግቶ መቆየቱ የሚታወቅ ነው፡፡
0
1485c274fbebaa3599b1423549287a7f
09b472812db9e915072d66a5889f53cc
የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ጨዋታዎች ተራዘሙ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በሩስያ የ2018 አለም ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ ከሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር የሚያደርገው የመልስ ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታድየም እንደሚደረግ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ብሄራዊ ቡድኑ ከቦትስዋና ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታ በመጪው መስከረም 19 የሚያደርግ ሲሆን ፌዴሬሽኑ ባስታወቀው መሰረት የቦትስዋና እግርኳስ ማህበር ሃገሪቱ የምታከብረውን የነፃነት በአል አስመልክቶ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታ ግብዣ ልኳል፡፡ ፌዴሬሽኑም ጥያቄውን በመቀበሉ ከ16 ቀናት በኋላ በጋቦሮኒ የወዳጅነት ጨዋታው ይደረጋል፡፡ቦትስዋና እና ኢትዮጵያ በ2014 የአለም ዋንጫ ማጣርያ በአንድ ምድብ ውስጥ የነበረች ሲሆን ጋቦሮኒ ላይ 2-1 አዲስ አበባ ላይ ደግሞ 1-0 ማሸነፋችን የሚታወስ ነው፡፡ብሄራዊ ቡድኑ ከወዳጅነት ጨዋታው በኋላ ለሚጠብቁት የማጣርያ ጨዋታዎች ተሰባስቦ ዝግጅት እንደሚጀመርም ታውቋል፡፡ አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ከ1 ሳምንት በኋላ (ከቦትስዋና ጨዋታ ቀደም ብሎ) ተጫዋቾችን መርጠው በአዲስ አበባ ስታድየም ዝግጅት የሚጀመሩ ሲሆን ከጋቦሮኒ መልስም ዝግጅታቸውን በአዲስ አበባ ስታድየም ይቀጥላሉ፡፡ፌዴሬሽኑ እንዳስታወቀው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር የሚያደርገው የአለም ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ በባህርዳር ስታድየም ሳይሆን በአዲስ አበባ ስታድየም የሚያደርግ በመሆኑ ዝግጅቱም አዲስ አበባ ላይ ይደረጋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የለፉትን 2 ተከታታይ የሜዳውን ጨዋታዎች በባህርዳር ስተድየም ማድረጉ አይዘነጋም፡፡የብሄራዊ ቡድናችን ቀጣይ ጨዋታዎች መርሃ ግብር የሚከተለው ነው፡-መስከረም 19 – ከቦትስዋና ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታመስከረም 27 – ከ ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር የአለም ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ (በ12 ዲ ጁሊሆ ስታድየም)መስከረም 30 – ከሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔ ጋር የአለም ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ ( በአዲስ አበባ ስታድየም )ከጥቅምት 5-7 ባሉት ቀናት – ከቡሩንዲ ጋር የቻን ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ ( ከሜዳ ውጪ)ከጥቅምት 12-14 ባሉት ቀናት – ከቡሩንዲ ጋር የቻን ማጣርያ የመልስ ጨዋታ (በሜዳው)
0
27b98e697f6a743140b57a2e24553d44
1194a4869f85ff34c38533aeb55dae37
ካናዳ የኢንቨስትመንትና ንግድ ማስፋፊያ ስምምነት እንዲደረግ መጠየቋ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር ዛሬ በፅህፈት ቤታቸው ተወያዩ።ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ትናንት ምሽት ነበር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት።ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤትም ሁለቱ መሪዎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።በዚህም ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኢትዮጵያ እና ካናዳ ግኑኝነት እጅግ የጠነከረ መሆኑን አንስተዋል።ለሀገራቱ ግኑኝነት ኢትዮጵያ ትልቅ ቦታ ትሰጣለችም ብለዋል።ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ የዘለቀው ይህ የሁለቱ ሀገራት ግኑኝነት ይበልጥ እንዲጠናከርም ኢትዮጵያ በብርቱው ትፈልጋለቸም ነው ያሉት።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ በዴሞክራታይዜሽን እና ሁለተናዊ ብልጽግናን በመገንባት ላይ ስለተመሠረቱት ባለብዙ ገጽታ ቀጣይ የሪፎርም ሥራዎች ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ በበኩላቸው ኢትዮጵያና ካናዳ በትምህርት ዘርፍ፣ በልማት እና በኢኮኖሚ ትብብር ረዥም ዓመታትን ያስቆጠረ ግኑኝነት እንዳላቸው ተናግረዋል።ካናዳ አሁንም ይህን ግኑኝነት የበለጠ የማጎልበት ፍላጎት እንዳላት ገልፀዋል።አክለውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ኢትዮጵያ የተሻለ ተስፋ እንዲኖራት አድርገዋልም ብለዋል።በኢትዮጵያ የሚካሄዱትን ለውጦች እና ሪፎርሞች እንደሚያደንቁና እንደ ወዳጅ፣ ደግሞም እንደ አጋር በጎን ሆነው ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።ሁለቱ ጠቅላይ ሚኒስትሮች የጋራ ፍላጎት በሚስተዋልባቸው የልማት፣ የአየር ንብረት ለውጥ ንግድ፣ የኢነርጂ ኢንቨስትመንት፣ አግሮ-ፕሮሰሲንግ፣ መድኃኒት እና ተያያዥ ግብአቶች ላይ በጋራ ስለመሥራት ተወያይተዋል።የቀጣናው ሰላምና ደህንነት ላይ በጋራ መሥራትንም አንዱ የትብብር አቅጣጫ አድርገው አንስተዋል።ሁለቱ መሪዎች ከውይይታቸው በኋላ የአንድነት ፓርክን በጋራ ጎብኝተዋል። በአልአዛር ታደለትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
f5fc13bf8f1433bbb0926d2b4d1ff3c9
e9782a1fbf9e8b20191e1c3ff327af75
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኮይሻ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጎበኙ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የቢሾፍቱ ችግኝ ማፍያን ጎበኙ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በመጪው ክረምት ለሚካሂደው የ5 ቢሊዮን ችግኞች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሚደረገውን ዝግጅት መመልከታቸውን ገልጸዋል፡፡ፕሪሲሽን ቴክኖሎጂን በመጠቀም እስካሁን የደረስንበት የክንውን ደረጃም የሚደነቅ ነው ብለዋል፡፡እንዲሁም ኢትዮጵያን በአረንጓዴ ልምላሜ የማልበስ ግብን የሚደግፍ እንደሆነ በፅሁፋቸው ገልጸዋል፡፡የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
c0f0470b99fea0cb596869a56b72db83
74102f53973e8d534f354cde864f94d3
በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ለኮሮና ቫይረስ ለይቶ ማቆያና ማከሚያ ማእከላት ተዘጋጁ
የኢትዮጵያ ዳኞች እና ታዛቢዎች ሙያ ማኅበር ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እንዲውል ለጤና ሚኒስቴር የሀምሳ ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍን አበርክቷል፡፡በአለም አቀፍ ደረጃ ስጋት እየሆነ ለብዙዎች ህይወት ማለፍም ጭምር አደጋ እየሆነ የመጣው የኮሮና ኮቪዲ 19 ቫይረስ ሀገራችንም ከገባ ሰንበትበት ብሏል፡፡ ይህን አስከፊ በሽታን ለመከላከል በስፖርቱ ዘርፉ ያሉ ግለሰቦች ድርጅቶች እና ተቋማት ድጋፋቸውን እያደረጉ ሲሆን የኢትዮጵያ ዳኞች እና ታዛቢዎች ሙያ ማኅበርም ለዚህ በሽታ መከላከያ እንዲውል የሀምሳ ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ ለጤና ሚኒስቴር ማበርከቱን የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ትግል ግዛው ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግሯል፡፡© ሶከር ኢትዮጵያ
0
dc0eca5e3e83c584cd561a0f772812ee
615ae617fd13b986d1e7fbf5091e1e61
ዓለም ላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ14 ሚሊየን አልፏል
አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 30 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በአለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 19 ሚሊዮን መሻገሩን መረጃዎች አመላክተዋል፡፡እንደ ወርልዶሜትር መረጃ በአለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 19 ሚሊየን 5 ሺህ 483 የደረሰ ሲሆን÷ በቫይረሱ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥርም 711 ሺህ 858 መድረሱን አመላክቷል፡፡በቫይረሱ ምክንያትም በአሁኑ ወቅት 65 ሺህ 498 ሰዎች በጽኑ ህክምና ክትትል ውስጥ የሚገኙ ሲሆን÷ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥርም 12 ሚሊየን 192 ሺህ 503 መድረሱን ነው መረጃው የሚያሳየው፡፡አሜሪካ፣ ብራዚል፣ ህንድ፣ ሩሲያ እና ደቡብ አፍሪካ ከአንድ እስከ አምስት በመሆን ወረርሽኙ የጠናባቸው አገራት መሆናቸውን ያመላከተው የወርልዶሜትር መረጃ የቫይረሱ መነሻ የሆነችው ቻይና በሰላሳኛ ደረጃ ተቀምጣለችም ብሏል፡፡
0
14419214e79299344803118e69ae9eeb
33f152e0ea18344c2a0fcca6e8cba794
የራማ ነዋሪዎች መረብን ተሻግረው ከኤርትራውያን ጋር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለረጅም ጊዜ በድብቅ ሲፈፀም ከነበረው የመሬት ወረራ ጋር በተያያዘ ባለፉት ቀናት በተደረገ ኦፕሬሽን ከ210 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ።የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አቶ ዳንኤል አሰፋ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ፥ በኦፕሬሽኑ በህገወጥ መንገድ የተወሰደ የህዝብ እና የመንግስት ገንዘብ ወደ መንግስት ካዝና እንዲመለስ ተደርጓል።በብዙ ሰው ስም በመደራጀት እና በተለያየ ዓይነት ማጭበርበር የተወሰደ ከ376 ሺህ በላይ ካሬ ሜትር በላይ መሬት ማዳን ተችሏልም ብለዋል የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ህግ።ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር በተገናኘም ታራሚዎች ላይ ያልተገባ አያያዝ ያደረጉ ከ30 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ነው የገለጹት።በክልሉ ህግን ለማስከበርና ፍትህ ለማስፈን ጥብቅ ክትትል ማድረጋችንን እንቀጥላለን ያሉት አቶ ዳንኤል፥ ከሰብዓዊ መብት ጋር በተያያዘ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው ሪፖርት የተፈጠሩ ክስተቶችን ሙሉ ስዕል የያዘ አይደለም ብለዋል።ሪፖርቱ ምዕራብና ምስራቅ ጉጂ ዞኖች ላይ ብቻ ያተኮረና የአመጽ ክስተቶች በነበሩበት ጊዜ የተወሰዱ እርምጃዎች ከግምት ያላስገባ ነው ሲሉም ተናግረዋል።በአክሱማዊት ገብረህይወት#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
377ac5d00bc270948c9977d130c23b5c
c34e3816d9fc512fa14d9923ee3e5e75
ለድሬዳዋ ከነማ ትላንት ከፍተኛ ሽልማት ተበርክቷል
የ2012 ውድድር ዘመን እስከተቋረጠበት ጊዜ ድረስ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በመሆን ይመራ የነበረ ሙጂብ ቃሲም ከፋሲል ከነማ ጋር ስላለው ወቅታዊ ጉዳይ ይናገራል።በፋሲል ከነማ የሁለት ዓመት ቆይታ በማድረግ በተከላካይነት እና በአጥቂነት የተሳካ ጊዜ ያሳለፈው እና በዘንድሮ የውድድር ዓመት በ14 ጎሎች ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነትን እየመራ የነበረው ሙጂብ ቃሲም ለተጨማሪ ዓመት በዐፄዎቹ ቤት ለመቆየት ሲደራደር መቆየቱ ይታወሳል። የድርድሩ ሁኔታ በምን ይገኛል በሚል በተደጋጋሚ የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ጥያቄ ነበር። ሶከር ኢትዮጵያም ይህን መሠረት አድርጋ የሙጂብ እና የፋሲል ከነማ የድርድር በምን ሁኔታ እንደሚገኝ እና የሙጂብ ቃሲም ሀሳብ ምን እንደሆነ ከሙጂብ ጋር አጭር ቆይታ አድርጋለች።” ከፋሲል ከነማ ጋር ኃላፊዎች ረጅም ጊዜ የፈጀ ድርድር አድርገናል። ሆኖም በአንዳንድ ነገሮች ልንስማማ አልቻልንም። በዚህ ምክንያት ከፋሲል ጋር ለተጨማሪ ጊዜ መቆየት ብፈልግም ሳይሳካ በመቅረቱ ወደ ሌላ ክለብ ለመሄድ ወስኛለው። በቅርብ ቀናትም ቀጣይ ክለቤን አሳውቃለው። ፋሲል ከነማ በነበረኝ ጥሩ ጊዜ የክለቡን አመራሮች ከምንም በላይ ደጋፊዎችን በዚሁ አጋጣሚ ማመስገን እፈልጋለው።” ብሏል።ሙጂብ ቃሲም በግብጠባቂነት ለደቂቃዎች ያህል ከመጫወት አንስቶ በተከላካይነት እና በአጥቂነት በሲዳማ ቡና ፣ በሀዋሳ ከተማ፣ አዳማ ከተማ እና በፋሲል ከነማ መጫወቱ ይታወቃል።
0
45e8d4b246ef0790b961bd8f4dbb7ddf
640f12c7d422972e243ba7d4f5cc922d
ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለቡ ቫርኔሮ አከባቢ ሰሞኑን በፈረሰው አሊፍ መስጅድ በመገኘት የሀይማኖት አባቶችን አነጋገሩ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 13፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመዲናዋ ምክትል ከንቲባ በመሆን የተሾሙት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ላለፉት ሁለት ዓመታት በምክትል ከንቲባነት ካገለገሉት ኢንጂነር ታከለ ኡማ ሀላፊነቱን ተረክበዋል።በከንቲባ ፅህፈት ቤት በተካሄደ የስራ ርክክብ ስነ ስርዓት ላይም የስራ ኃላፊዎቹ በአዲስ አበባ አጠቃላይ የሥራ ሂደት ላይ ሰፊ ውይይት አድርገዋል።ከሰዓቱን ደግሞ ትናንት በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የማዕድን እና ነዳጅ ሚንስትር ሆነው የተሾሙት ኢንጂነር ታከለ ኡማ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በመገኘት ከተቋሙ የቀድሞ ሀላፊ ዶ/ር ሳሙኤል ኡርቃቶ የስራ ርክክብ አድርገዋል።የሚንስቴሩ ሠራተኞች እና ሃላፊዎችም ለኢንጂነር ታከለ ኡማ አቀባበል አድርገውላቸዋል።ኢንጂነር ታከለ የማዕድን ዘርፍ በሃገር በቀል የኢኮኖሚ እሳቤ ትልቅ ቦታ ያለው መሆኑን በዚሁ ወቅት አንስተዋል።የሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ግኝት አንዱ አለኝታ እንደመሆኑም ዘርፉን ለማነቃቃት እና ለውጥ ለማምጣት እንደሚሰሩ ነው ቃል የገቡት።በዘርፉ ፍትሃዊነትን ማስፈን፣ ለወጣቶች ስራ መፈጠር እና ፕሮጀክቶች በአግባቡ እንዲመሩ ማስቻል ዋና ትኩረታቸው እንደሚሆንም ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ተናግረዋል።በዳዊት መስፍን
0
9b558883c2e3d328cb09c11bdb8daf95
9c0a47463b53f598fee35b61b7b81dbd
ለ9ኛ ጊዜ የኢቦላ ወረርሽኝ በተከሰተባት ኮንጎ 17 ሰዎች ሞተዋል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኩፍኝ ወረርሽኝ እስካሁን ከ6 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ።የዓለም ጤና ድርጅት የበሽታው ስርጭት እጅግ ፈጣን መሆኑንም አስታውቋል።ካለፈው የፈረንጆቹ አመት መጀመሪያ አንስቶ 310 ሺህ የሚጠጉ የበሽታው ተጠቂዎች በሃገሪቱ ተገኝተዋልም ነው ያለው።ወረርሽኙ ባለፈው አመት ሰኔ ወር ላይ በሃገሪቱ ከተሰከተ በኋላ በ26 ክልሎች የኩፍኝ በሽታ መታየቱ ተነግሯል።ከዚህ ጋር ተያይዞም በመላ ሃገሪቱ ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ከ18 ሚሊየን በላይ ህጻናት ክትባት ማግኘታቸው ተገልጿል።ደካማ መሰረተ ልማት፣ በጤና ማዕከሎች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እና የመደበኛ ጤና አጠባበቅ እጥረት የበሽታውን ስርጭት ለመግታት ለሚደረገው ጥረት እንቅፋት መሆናቸውንም ድርጅቱ ገልጿል።የዓለም ጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር ማሺዲሶ ሞኤቲ ወረርሽኙን ለመቆጣጠር ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።ምንጭ፦ ቢቢሲ
0
98c66414822b3c92512fc00868d21c57
756ba6b1e75ff4ee6b6fcfa1bb698de5
የለውጥ ሂደቱ ከስሜት የፀዳ እንዲሆን የፖለቲካ ድርጅቶች ጠየቁ
የሲቪል ማህበራት ተቋማት በቀጣይ በኢትዮጵያ በሚኖረው ምርጫ ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠየቁ።የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በቅርቡ የፀደቀውን የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ ለሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ውይይት እየተደረገ ሲሆን፤ በዚሁ መድረክ የሲቪል ማህበራት ተቋማቱ በቀጣይ በኢትዮጵያ በሚኖረው ምርጫ ሚናቸውን እንዲወጡ ተጠይቋል።የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ድርጅቶች መድረክ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ብሌን አስራት ቦርዱ ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ መክፈቻ ላይ እንደተናገሩት፤ በአገሪቱ በተካሄዱት ምርጫዎች የሲቪል ማህህበራት ተቋማት ሚና አናሳ እንደነበር አስታውሰዋል።ባለፉት ዓመታት የሲቪል ማህበራት በአገሪቱ በዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ የሚጠበቅባቸውን እንዳይወጡ በማህበራቱ ላይ የነበሩት አሳራሪ አሰራሮች የማህበራቱን እንቅስቃሴ ውስን እንዲሆን አድርጎት ቆይቷል ብለዋል።የሲቪል ማህበራቱ በቀጣይ በሚኖረው አገራዊ ምርጫ ህብረተሰቡን በምርጫ ስነ ምግባርና ደንቦች ዙሪያ ግንዛቤ እንዲኖረው የተለያዩ ስልጠናዎች በመስጠት መስራት እንደሚኖርባቸው አሳስበዋል።የሲቪል ማህበራቱ በቀጣዩ ምርጫ ሂደትም ገለልተኛ ታዛቢዎችን በማሰማራት በሂደቱም ከምርጫ በኋላም በሚኖረው የምርጫው ተአማኒነት ሚናቸውን እንዲወጡ ዋና ዳይሬክተሯ ጠይቀዋል።የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አባል ወይዘሪት ብዙወርቅ ከተተ በበኩላቸው፤ የምርጫና የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጁ ምንም እንኳ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጸደቀ ቢሆንም፤ መሰል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች በቦርዱ ለሚወጡ መመሪያዎች ግብአት የሚገኝበት ይሆናል ብለዋል።
0
6b43acfab08b582d9aa23af4ee3adf4a
7f103404c6e6d696c80dbfa91160a102
የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የፀጥታ ሁኔታ
የዜጎችን ጥቃት ለመከላከል ህጉ በሚፈቅደው ልክ ከፌዴራል እና ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ጋር በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆኑን የአማራ ክልል መንግሥት ገለፀ።በቤንሻንጉል ክልል ባሉ የአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ በተደደጋጋሚ የሚፈፀመው ጥቃት እየከፋ መምጣቱ እንዳሳሰባቸውም አስታውቋል።በቅርቡ በተደረገ ውይይት በክልሉ የፀጥታ መዋቅር ላይ የአማራ ብሄር ተወላጆች ቀጥተኛ ተሳታፊ እንዲሆኑ የጋራ ሥምምነት ላይ መደረሱንም የአማራ ክልል ቃል አቀባይ ተናግረዋል።።
0
7b0855d0116139c8066e1dc836164cf5
9f2352da051fff89f1feb0855e1f61bb
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሁለት ቀናት በኋላ ዝግጅቱን ይጀምራል
በአራት ሀገሮች ተሳታፊነት በኤርትራ አዘጋጅነት ከሚያዚያ ሦስት ጀምሮ ይካሄዳል ተብሎ ቀጠሮ የተያዘለት “የሠላም እና ወዳጅነት ዋንጫ” በተባለበት ጊዜ ላይጀምር እንደሚችል ቢገመትም የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዝግጅቱን አጠናክሮ እየሰራ ይገኛል።ኢትዮጵያ ፣ ጁቡቲ ፣ ሱማሊያ እና አዘጋጇ ሀገር ኤርትራ ይካፈሉበታል ተብሎ የታሰበው ” የሠላም እና የወዳጅነት ” ጨዋታ ከሚያዚያ ሦስት ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በአስመራ ከተማ ውድድሩ እንደሚካሄድ ከዚህ ቀደም መገለፁ ይታወቃል። የኢትዮጵያ ከ20 አዓመት በታች ብሔራዊ ቡድንም የመጨረሻ 25 ተመራጭ ተጫዋቾችን በመያዝ ዝግጅቱን በተጠናከረ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል። ዛሬ 04:00 ላይ በአዲስ አበባ ስታድየም ከመከላከያ የ20 ዓመት በታች ቡድን ጋር ባደረገው የአቋም መፈተሻ ጨዋታ በመጀመርያው አጋማሸ እዮብ ዓለማየሁ ባስቆጠረው ብቸኛ ጎል 1-0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።ይሁን እንጂ ከተሳታፊ ሀገራት መካከል በተለይ ኤርትራ እና ኢትዮጵያ ተጫዋቾችን በመምረጥ ሆነ ለውድድሩ አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ ላይ ቢገኙም የተቀሩት ሁለት ሀገራት ሶማሊያ እና ጁቡቲ እስካሁን ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ እያደረጉ አለመሆኑ እና በውድድሩ ላይ እንደሚሳተፉ እስካሁን ማረጋገጫ የሰጡ ባለመሆኑ ውድድሩ አስቀድሞ በወጣለት መርሐግብር መሠረት ላይካሄድ እንደሚችል ተገምቷል። በቀጣዩ ሁለት ቀናት የሚለወጥ አዳዲስ ነገሮች ካሉ እየተከታተልን የምናቀርብ ይሆናል።
0
16406411d0a34da04b34bdce1edbf687
a400fbe5bb06a0c3f2a647f9c5eafd20
የቄሱ የኮቪድ 19 ሞትና ተከታዮቻቸው - ካመሩን
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንባታው ዘርፍ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ተጋላጭነትን ለመከላከል መመሪያ ቁጥር 5 መጽደቁን ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አስታወቁ።ጠቅላይ አቃቤ ህጓ በፌስ ቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ግንቦት 4 ቀን 2012 ዓ.ም በተደረገው የሚኒስትሮች ኮሚቴ ስብሰባ በግንባታው ዘርፍ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ተጋላጭነትን ለመከላከል፣ ዝግጁነትን ለማረጋገጥ እና ምላሽ አሠጣጥ ሁኔታዎችን ለመወሰን መመሪያ ቁጥር 5 ጸድቋል።የግንባታው ዘርፍ በሀገራችን እድገት ወሳኝ እና ለብዙ ዜጎች የስራ እድል የከፈተ ዘርፍ መሆኑን ጠቅሰው፥ ኮቪድ 19 በዘርፉ ላይ ጉዳት እንዳያደርስ ለመከላከል የሚያስችሉ እርምጃዎችን መውሰድ አስፈላጊ ሆኖ እንደተገኝ ገልጸዋል።በመሆኑም የግንባታው ዘርፍ ባለድርሻ አካላትንና የግንባታ ቤተሰብን ጤንነትና ደህንነት ማስጠበቂያ እርምጃዎችን በአግባቡ በግንባታ ሳይቶችና በግንባታ አቅርቦት ሰንሰለት ላይ የማረጋገጥ ስራን መስራት በሚያስችል የህግ ማዕቀፍ መደገፍ ተገቢ በመሆኑ መመሪያው መውጣቱን አስረድተዋል።ዝርዝር ሁኔታው በከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ይገለጻልም ብለዋል።
0
f20fddfccbec3c521f7472f656f64dcf
eaffea60864e7308a6d5e2feb2e4c968
ኢትዮጵያና ሱዳን የድንበር ጉዳያቸውን በሰላም አንዲፈቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ
የኢትዮጵያ እና የሱዳን የጋራ የድንበር ጉዳይ ላይ ለመታደም በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ዛሬ ማለዳ ሱዳን ካርቱም ገብቷል፡፡ የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስትር ቀንዓ ያደታ (ዶ/ር) እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ገዱ አንዳርጋቸውም በጉብኝቱ ተካተዋል፡፡ የልዑኩ አባላት ካርቱም አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አምባሳደር ኦማር በሽር ማኒስ እና ሌሎች ባለስልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ የሁለቱ ሀገረት ከፍተኛ ባለስልጣናት ለዓመታት በዘለቀው የድንበር ጉዳይ ላይ ለሁለት ቀናት ውይይት እንደሚያደርጉ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አል ዐይን ያገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ ስምምነት በተደረሰባቸው እና ሁለቱ ሀገራት በተፈራረሙባቸው ማዕቀፎች አማካኝነት በድንበር ጉዳይ ላይ ትኩረት አድርገው የሚወያዩ ሲሆን ድንበር የማካለል ስራ ስለመጀመርም ይነጋገራሉ፡፡ የኢትዮ ሱዳን ድንበር የጋራ ከፍተኛ የፖለቲካ ኮሚቴ በግንቦት ወር በአዲስ አበባ ውይይት ያደረገ ሲሆን የአሁኑ ከአዲስ አበባው ውይይት የሚቀጥል ነው፡፡ በአዲስ አበባው ውይይት ሁለቱ ሀገራት የድንበር ጉዳዮችን ለመፍታት የሚያስችል ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ፣ በድንበር ላይ የሚፈጸሙ ህገወጥ ተግባራትን ለመከላከል እንዲሁም በድንበር ላይ የሚገኙ ዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ ተስማምተው ነበር፡፡ የካርቱሙ ስብሰባ በሰኔ ወር ይካሔዳል ተብሎ የነበረ ቢሆንም በሁለቱ ሀገራት ውስጣዊ ችግሮች የተነሳ ሳይካሔድ ቆይቶ እስከዛሬ ደርሷል፡፡ በኢትዮጵያ እና በሱዳን የድንበር ጉዳይ ከሰሞኑ ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል፡፡
0
98266d29de323a1e3d06b734eb5b8024
98266d29de323a1e3d06b734eb5b8024
የመዲዋና ነዋሪዎች ከመከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን የሚገልጹባቸው መርሃግብሮችን ለማስተባበር ዝግጅት ተጠናቋል
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማዋ ነዋሪዎች በተለያዩ መንገዶች ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን የሚገልጹበትን የተለያዩ መርሃግብሮች ለማስተባበር ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡የከተማ አስተዳደሩ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አንቺነሽ ተስፋዬ መርሃግብሮቹን በማስመልከት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ሃላፊዋ የመከላከያ ሠራዊቱ የጽንፈኛው የህወሓት ቡድንን ወደ ህግ ለማምጣት እያደረገ ባለው ጥረት ህብረተሰቡ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን መሆኑን የሚገልጽበትን የድጋፍ ጥያቄ የከተማ አስተዳደሩ መቀበሉን ተናግረዋል።በዚህም ከነገ ጀምሮ በሚካሄደው የደም ልገሳ መርሃግብር ደማችን ለወገናችን እና ደማችን ለመከላከያ ሰራዊታችን በሚሉ እንደሚካሄድ ገልጸዋል፡፡በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ከመከላከያ ሠራዊቱ ጎን መሆናቸውን ለመግለጽ ሠላማዊ ሰልፍ የሚደረግ ሲሆን÷ በሰልፉም የፀጥታ ችግሮች እንዳይፈጠር ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ከኦሮሚያ የፀጥታ አካላት ጋር በመተባበር በተገቢው መንገድ ለማከናወን ቅድመ ዝግጅት መደረጉንም አመላክተዋል።በተጨማሪም ህብረተሰቡ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን መሆኑን ለማሳየት እንዲሁም ከሰራዊቱ ጎን ለተሰለፉ ሚሊሻዎች በገንዘብ እና ቁሳቁስ እንዲሁም ሙያዊ ድጋፍ እንደሚደረግም ነው የተናገሩት፡፡የህወሓት የማፍያ ቡድን ስልጣን የለቀቀው በዴሞክራሲያዊ ትግል ተሸንፎ ነው ያሉት ኃላፊዋ÷ ህብረተሰቡ እያሳየ ያለውን የአንድነት እና የሰላም እሴቶችን በማጠናከር ሀገሪቱን ወደ ተሟላ ህገመንግስታዊ ዴሞክራሲ ለማሸጋገር መረባረብ ይኖርበታልም ብለዋል፡፡ሰላማዊ ሰልፈኞቹም ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በመተባበር ሰልፎች በሰላም እንዲጠናቀቁ የሚጠበቅባቸውን አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱና ራሳቸውንም ከኮቪድ 19 ስርጭት ለመከላከል ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክት ማስተላለፋቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕሬስ ሰክሬታሪያት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
1
9a9c6e509541e81bf3c06245fc05bd1f
9a9c6e509541e81bf3c06245fc05bd1f
የኦሮሚያ ክልል መንግስት ካቢኔ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ካቢኔ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።ካቢኔው በዛሬው እለት ባካሄደው ስብሰባው የባሌ ዞን በሁለት ዞኖች እንደ አዲስ እንዲደራጅ እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ በማሳለፍ እንዲጸድቁ ለጨፌ ኦሮሚያ መርቷል።በዚህም መሰረት የክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ለካቢኔው ባቀረበው ጥናት በዞኑ ባለው የመሰረተ ልማት እና የቦታ መራራቅ ችግር የተነሳ አገልግሎት ፍጥነት ማቅረብ ባለመቻሉ ለረጅም ጊዜ የመልካም አስተዳደር ችግር ምንጭ ሆኖ መቆየቱን ጠቁሟል።ካቢኔው ጥናቱን መነሻ በማድረግ ውይይት ካካሄደ በኋላ የባሌ ዞን የነበረው፤ ምስራቅ ባሌ ዞን እና ምእራብ ባሌ ዞን ሆኖ እንደ አዲስ እንዲደራጅ በሙሉ ድምጽ ወስኗል።የምእራብ ባሌ ዞን ዋና ከተማ ሮቤ እንዲሁም የምስራቅ ባሌ ዞን ዋና ከተማ ደግሞ ጊኒር እንዲሆን የቀረበው ምክረ ሀሳብም በሙሉ ድምጽ መጽደቁ ነው የተገለፀው።በሌላ በኩል የክልሉ መንግስት ካቢኔ ባካሄደው ስብሰባ የኦሮሚያ ክልል የማዕድን ልማት አስተዳደርን ለመወሰን የቀረበ ረቂቅ አዋጅ እና የኦሮሚያ መንገዶች ፈንድን ለማቋቋም የቀረቡ ረቂቅ አዋጆች ላይ በስፋት ከተወያየ በኋላ ለጨፌ ኦሮሚያ እንዲቀርብ ውሳኔ አሳልፏል።
1
dac249293fc007e45a3bca76fe636d21
dac249293fc007e45a3bca76fe636d21
የአዲስ አበባው ስምምነት ሊተገበር አልቻለም
የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዘዳንት ሳልቫ ኪር የፖለቲካ አክቲቪስቱን ፒተር ቢያርንና ባለሀብት ካርቢና ዎልጎክን ጨምሮ 30 እስረኞችን በመፍታት ሰላምና እርቅ ለማምጣት መልካም ምልክት ማሳየታቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡ በሀገሪቱ በፕሬዘዳንት ኪርና በተቃዋሚ መሪው ሪክ ማቸር መካከል የተፈረመው የሰላም ስምምነት እስከአሁን ሙሉ በሙሉ ሊተገበር አልቻለም፤ ስለሆነም የፕሬዘዳንቱ እስረኞች የመፍታት ዉሳኔ ለእርቅና ለሰላም ያላቸውን ተነሳሽነት የሚያሳይ ነው ተብሏል፡፡ የእስረኞቹ መፈታት ይፋ የሆነው ባለፈው ሀሙስ እለት ለነበር፡፡ የመፍታት ዉሳኔው የተላለፈው ፕሬዘዳንት ኪር የገናንና የአዲስ አመት በአልን ምክንያት በማድረግ የጁባን ማእከላዊ እስርቤት ከጎበኙ በኋላ ሲሆን፣ሌሎች እስረኞችም እንደሚፈቱ ፕሬዘዳነንቱ ገልጸዋል፡፡ ከተፈቱት መካከል የሀገሪቱን ደህንነት አደጋ ላይ ጥለዋል ተብለው የተከሰሱት ታዋቂው የፖለቲካ አክቲቪስት ፒተር ቢያርና በበጎአድራጎት የሚታወቀው ባለሀብት ካርቢና ዎልጎክ ይገኙበታል፡፡ ደቡብ ሱዳን እ.ኤ.አ. በ2011 ከሱዳን ከተገነጠለች በኋላ ብዙም ሳትቆይ በሁለት ጎራ በተሰለፉ ልጆቿ የማያባራ የእርስበእርስ ጦርነት ውስጥ ገብታ በ10 ሺህ የሚቆመሩ ዜጎቿ ለሞት፤ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎቿ ደግሞ ለስደት ተዳርገዋል፡፡ በአንድ በኩል በፕሬዘዳንት ኪር በተቃራኒ ወገን ሪክ ማቸር በመሆን ጦርነት ሲያካሄዱ ቆይተዋል፡፡ እ.ኤ.አ. በ2018 ለአምስት አመታት የዘለቀውን ጦርነት ለማቆም በአዲስ አበባ ስምምነት ቢፈርሙም ስምምነቱን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ማድረግ አልቻሉም፡፡
1
27ecd936a87ecd630e5dba70882100e9
cefdbd99692e5abbba14bd2d3577cb7e
የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎችና ሠራተኞች በተቋሙና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሄዱ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል በመንግስት የልማት ድርጅቶች የሚሰሩ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) አባላት በብልፅግና ፓርቲ ዙሪያ ከክልሉ ከፍተኛ ስራ ሃላፊዎች ጋር ውይይት እያካሄዱ ነው፡፡አባላቱ በብልፅግና ፓርቲ አስፈላጊነት ፣ ፕሮግራም ፣ ህገ ደንብ ዙሪያ ነው ከስራ ሃላፊዎቹ ጋር እየመከሩ የሚገኙት፡፡የውይይቱ ተሳታፊዎች የብልፅግና ፓርቲ ስራ አጥነትን እና የኑሮ ውድነት ለመቅረፍ ፣ ሀገራዊ መግባባትን ከመፍጠር አኳያ እንዲሁም የፓርቲው ህገ ደንብ ከኢህአዴግ ህገ ደንብ የሚለይበት ነጥቦች ምንድ ናቸው የሚል ጥያቄ አንስተዋል፡፡ለጥያቄዎቹም አማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ላቀ አያሌው እና ሌሎች የፓርቲው የስራ ሃላፊዎች ምላሽ እየሰጡበት ይገኛል፡፡በዙፋን ካሳሁንና ናትናኤል ጥጋቡ
0
e25adc372a69d947ef930ec56acec08a
365c4c499447503b7e680d80d94307fe
​የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 ኬሲሲኤ
በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች መካከል ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን 3-1 ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል። ፍስሐ ጥዑመልሳን – ድሬዳዋ ከተማስለ ጨዋታው“ጨዋታው በመሀል ሜዳ ላይ ያመዘነ ተመጣጣኝ ጨዋታ ነበር ፤ በሰራናቸው ጥፋቶች ከተሰጡብን ሁለት ፍፁም ቅጣት ምቶች በኃላ የእኛ ልጆች የመውረድ እና የመከፋፈት ነገሮች ተስውሎባቸዋል። ይህን ክፍተት ለማስተካከል የሦስት ተጫዋቾች ለውጥ ብናደርግም ተሸንፈናል።”ስለ ሁለቱ ፍፁም ቅጣት ምቶች የተሰጡበት መንገድ” ውድድሩ ከመጀመሩ በፊት በተሰጠን ሰነድ ሆነ በነበሩ ውይይቶች ከአንድ ክለብ ከ10 በላይ ደጋፊ አይገባም ተብለን ነበር ፤ ዛሬ የሆነው ግን ሌላ ነው እኛ 11ኛ ሰው እንኳን ሳይፈቀድልን በተጋጣሚያችን በኩል ከ50 እስከ 60 የሚሆኑ ደጋፊዎች ገብተው ነበር። ሁለተኛ አቀማመጡም ልክ አልነበረም። በኮቪድ 19 ምክንያት ሰው ከሜዳ ቢከለከልም በዚህ ደረጃ ሰዎች ተሰብስበው እንዲጨፍሩ መደረጋቸው አድሎ ነው። ሌላው እኛ ቅጣት ምት ሆነ ፍፁም ቅጣት ምት ሊሆኑ የሚችሉ አጋጣሚዎችን አግኝተን ነበር ነገርግን ለእኛ አልተነፋልንም። መሰል የዳኞት ከተፅዕኖ ያለመውጣት ነገሮች እስከቀጠሉ እንዴት ነው እግርኳሳሳችንን ማሳደግ የሚቻለው።”ቡድኑ በማጥቃቱ ረገድ ማሻሻል ስለሚገባው ጉዳይ“በስብባችን እስካሁን ልምምድ ያልሰሩ እንዲሁም ጉዳት ላይ የሚገኘው ኢታሙና ኬይሙኒ ሲጨመሩ ይሻሻላል። አስቻለው በዛሬው ጨዋታ ተቀይሮ የገባው ከቡድኑ ጋር ሁለት ልምምድ ስለሰራ ነው።ስለዚህ ስህተቶች በማረም ለቀጣይ ጨዋታዎች በጥንካሬ እንቀርባለን።”ማሒር ዴቪድስ – ቅዱስ ጊዮርጊስስለ ጨዋታው“በርካታ ቀሪ ስራዎች ቢኖሩንም የተሻለ ጨዋታ ነበር።በዛሬው ጨዋታ የፈጠርናቸው እድሎች በተለይ በመጀመሪያ አጋማሽ የፈጠርናቸውን እድሎች ወደ ጎልነት መቀየር ረገድ መስራት ይገባል ፤ ዋናው ነገር ማሸነፋችን እና ሦስት ነጥብ ማግኘታችን ነው።”በመጨረሻ ደቂቃ ስለተቆጠረባቸው ግብ“ባሳለፍነው ሳምንት እንደተናገርኩት የትኩረት ማጣት በተወሰኑ ተጫዋቾች ላይ ዛሬም ይስተዋል ነበር በዚህም ቅር ተስኝቻለው። ነገርግን ዋናው ሶስት ግቦችን እና ሶስት ነጥብ ማግኘታችን ቢሆኖም አሁንም የሚቀሩን ብዙ ስራዎች አሉ።
0
af63764cf5080507b9e19dd3005f8b2c
af63764cf5080507b9e19dd3005f8b2c
ጋቦን 2017 | ባምላክ ተሰማ የምድብ 2 የመጀመርያ ጨዋታን ይመራል
አህጉሪቱ እግርኳስ የበላይ አካል ካፍ ዛሬ የዳኞችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡ በውድድሩ ላይ የሚገኘው ብቸኛው ኢትዮጵያዊ አርቢተር ባምላክ በምድብ ሁለት የዋንጫ ከፍተኛ ግምትን ካገኙት ሃገራት መካከል የሆነችውን አልጄሪያ ከዚምባቡዌ ዕሁድ የሚያደርጉትን ጨዋታ ይመራል፡፡ የባምላክ ረዳቶች ሆነው ቡሩንዳዊው ጂያን ክላውድ ቢሩሙሳሁ እና ጊኒያዊው አቡበከር ዶምቦያ በካፍ ተመርጠዋል፡፡ ጨዋታው በፍራንስቪል ከተማ በሚገኘው ፍራንስቪል ስታዲየም ይደረጋል፡፡ባምላክ በካፍ የዳኞች ደረጃ ኤሊት ኤ ላይ የሚገኝ ሲሆን ኤኳቶሪል ጊኒ ባዘጋጀቸው የ2015 የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ጨዋታዎችን በመሃል ዳኝነት እና በአራተኛ ዳኝነት መርቶ ነበር፡፡ በቻን 2016 ጨዋታዎች ማጫወት የቻለው ባምላክ በ2016 በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያዎች፣ የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች እና የኮንፌድሬሽን ዋንጫ ጨዋታዎች መምራት ችሏል፡፡
1
f964d82157c6ec949f702f018a0b7fda
83dd21f0b260985a94c3fbc0e6dcfa2c
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ፈረንሳይ ገቡ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሶማሊያ ገብተዋል።የሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሃመድ አብዱላሂ በሞቃዲሾ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ህዝብ ጋር ያላትን የጠበቀ ወዳጅነትና ወንድማማችነት እንደላትም ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከፕሬዚዳንቱ ጋር በአካባቢያዊና በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል ፋና እንደዘገበው።
0
67e46659c54b24a9d83ffcbc2be996bc
a4039be22798ddaf7e573eff8f9797c4
የ2010 ኮከቦች ምርጫ | ከ17 እና 20 ዓመት በታች ውድድሮች ተሸላሚዎች
አዲስ አበባ፣ ጥር 17 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የሴቶች ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በህንድ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የዓለም የሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዋንጫ ውድድር ለማለፍ ሲያደርግ ከነበረው ቅድመ ማጣሪያ ውጪ ሆነ፡፡ብሄራዊ ቡድኑ በዛሬው ዕለት በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታድየም የዩጋንዳ አቻውን አስተናግዶ 3 ለ 1 ተሸንፎ ነው ከቅድመ ማጣሪያ ውጪ የሆነው፡፡በመጀመሪያው ጨዋታ የዩጋንዳ የሴቶች ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን 2 ለ 0 አሸንፎ የነበረ ሲሆን በአጠቃላይ 5 ለ 1 በሆነ ድምር ውጤት በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል።
0
0d3ed5e61185c63dcca7751164e0ebf9
721b348b30dbfcce591d7141fcb1c564
የዓለም የነዳጅ ገበያ በ18 ዓመታት ታሪክ ዝቅተኛ የተባለ ዋጋ አስመዝግቧል፡፡
ደቡብ ሱዳን ያላትን የነዳጅ ሀብት ለዓለም አቀፍ ባለሃብቶች ማሳወቅን ያለመ ነው ያለችውን ዓለም ዓቀፍ ጉባዔ አካሂዳለች፡፡በሀገሪቱ ታሪክ የመጀመሪ የሆነው የዓለም አቀፍ ጉባኤው ከአፍሪካ የነዳጅና የኃይል አቅርቦት ህብረት ጋር በጋራ በመተባበር ነው የተዘጋጀው፡፡የደቡብ ሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስተር ጀምስ ዋኒኢጋ በመክፈቻ ዝግጅቱ ላይ እንደተናሩት በተለይም ባለፉት 18 ወራት የነበረው አለመረጋጋት ለነዳጅ ምርት አዳጋች ነበር፡፡‹‹ አሁን ጊዜው የደቡብ ሱዳን ነው›› ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ መሰል ዝግጅቶችን በማካሄድ ጁባ ያላትን ሀብትና አቅም ለዓለም ታሳያለች ብለዋል፡፡ ጥራቱን የጠበቀ ነዳጅ በማምረት ለዓለም ገበያ እንደምታቀርብ ነው የተናገሩት፡፡ፕሬዝዳንቱ አክለውም አመቱ ሀገሪቱ በኃይል አቅረቦት ያላትን እምቅ ኃይል በማሳደግ እድገቱዋን የምታፋጥንበት ነው፡፡የሀገሪቱ ነዳጅ ሚኒስትር እዝቄል ጋትኮዝ በበኩላቸው ጉባዔው የነዳጅ ዘርፍን ሊያግዙ የሚችሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለማግኘትና መሠረተ ልማትን ለማስፋፋት የጎላ ሚና እንዳለው ገልፀዋል፡፡አንዳንድ ባለሃበቶች ተገቢ ባልሆነ መንገድ በነዳጅ ዘርፍ በመሠማራትና ሃብቱን አላግባብ በመጠቀም ገቢያቸውን ለማሳደግ እንደሚሯሯጡ ለማወቅ መቻሉን ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡ በዚህ በኩል የሚስተዋለውን ብልሹ አሰራር ለማስቆም ተገቢው ክትትልና ቁጥጥር ይደረጋል ሲሉም ተሰምቷል፡፡የህግ ባለሞያው ኤንጂ አዩክ ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት አቅማቸውን በመገንባት የልማት ሥራዎችን መሥራት እንዳለባቸው አሳስበው ደቡብ ሱዳንም በአህጉሪቱ የለውጥ ጉዙ ንቁ ተሳታፊ የምትሆንበት ጊዜ ላይ ነች ብለዋል፡፡
0
f3f7628386f373ccfca5974047929681
f7b024d948c982be2ca9023e0efeac42
ብሔራዊ ባንኩ በዚህ ጉዳይ መግለጫ ሰጥቷል
አዲስ አበባ፡- ለዳያስፖራው ማህበረሰብ የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ታሳቢ ባደረገው ከወለድ ነፃ የቤት ግዥ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአንድ ወር ተኩል ጊዜ ውስጥ 127ሺ ዶላር መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታወቀ፡፡በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዳያስፖራ ቅርንጫፍ አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ አቶ ለማ ዋቀዮ አገልግሎቱን አስመልክተው ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ባንኩ እንደ አውሮፓ አቆጣጠር በ2019 ጥቅምት አራት ቀን በጀመረው ዲያስፖራ ከወለድ ነፃ የቤት ግዥ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአንድ ወር ተኩል ውስጥ የባንከ ሂሳብ ከከፈቱ 125 ዲያስፖራዎች 127ሺ ዶላር መሰብሰብ ችሏል፡፡እንደ አቶ ለማ ማብራሪያ ቤት ፈላጊው 20 በመቶ በዶላር ቅድመ ክፍያ እንዲፈጽም በማድረግ፣ 80 በመቶውን ደግሞ ባንኩ በብር በማሟላት የቤት ግዥው የሚከናወን ሲሆን፣ ባንኩ ያሟላውን 80 በመቶ ዳያስፖራው ባንኩ ባመቻቸው የክፍያ ማጠናቀቂያ ጊዜ ክፍሎ እንዲያጠናቅቅ ያደርጋል፡፡ባንኩ አገልግሎቱን የሰጠው በግንባር ከቀረቡት ዳያስፖራዎች ጋር መሆኑን የጠቆሙት አቶ ለማ ፤ወደፊት ባሉበት ሀገር ሆነው በበይነ መረብ ግንኙነት በመፍጠር የአገልግሎቱን ተደራሽነት ለማስፋት ከውጭ ጉዳይ የዲያስፖራ ኤጀንሲ፣ ኤምባሲዎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አገልግሎቱን ማጠናከር ከተቻለ የውጭ ምንዛሪ ግኝት ማሳደግ ወይም ሀብት ማሰባሰብ እንደሚቻል በአጭር ጊዜ ውስጥ በተሰጠው አገልግሎት ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን ማረጋገጥ መቻሉን አመልክተዋል፡፡ ባንኩም ፍላጎቱን የሚመጥን አደረጃጀት እንዲኖር ለጊዜው አገልግሎቱን በማቆም እየሰራ መሆኑንና ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት በኋላ በተደራጀና በተጠናከረ አሰራር እንደሚጀምር ኃላፊው አስረድተዋል፡፡እንደ አቶ ለማ ገለፃ ባንኩ በአጭር ጊዜ አገልግሎቱ ካያቸው ክፍተቶች ውስጥ የቤት ግዥ የሚፈጸምላቸው ዳያስፖራዎች የሥራ ቅጥር ውል፣ የደመወዝ መጠንና የተለያዩ ሰነዶች ትክክለኛነት ማረጋገጥ አንዱ ሲሆን፣ ችግሩን ለመቅረፍ ከውጭ ጉዳይ የዳያስፖራ ኤጀንሲ ጋር ምክክር ተደርጎ መፍትሄ ተበጅቷል፡፡ የቤት አቅርቦትና የዋጋ ግነት ችግርንም ባንኩ ቤት ገንብተው ለሚያቀርቡ ቅድሚያ በመክፈል ለመከላከል አቅዷል፡፡አዲስ ዘመን ታህሳስ 16/2012 ለምለም መንግሥቱ
0