query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
1af903ed6a809b7dca6a12e2ecfdebad
c0e392e24bf8f2db11ac57ed4111cefa
እንግሊዝ በናይጀሪያ እስር ቤት ለመክፈት 700 ሺህ ፓውንድ መድባለች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ገፅታውን በመቀየር ሴት መስሎ በመቅረብ ከአንዲት ግለሰብ ላይ 103 ሺህ ብር አታሎ የወሰደው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተጣራበት መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ፡፡ቺና በሚል ስም በሴት ፆታ የሚጠራው ግለሰብ በሜካፕ እና በሌሎች ነገሮች ራሱን የሴት ገፅታ አላብሶ ሲንቀሳቀስ እንደነበርና ኳታር እና እንግሊዝ ሃገር እንደኖረ አረብኛ እና እንግሊዘኛም አቀላጥፎ እንደሚናገር የፖሊስ የምርመራ መዝገብ ያመለክታል ፡፡ የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።የግል ተበዳይ የሆነችው እየሩሳሌም ሰሎሞን በጓደኛዋ አማካይነት ቺናን እንደተዋወቀችው እና ወደ ውጪ ሀገር ወስዶ ስራ እንደሚያስቀጥራት የነገራት መሆኑን በአራዳ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የራስ ደስታ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ወንጀል መርማሪ ዋና ሳጅን ታምሩ መሮ ገልፀዋል።እስከዚያው በጋራ ሱፐር ማርኬት ከፍተው እየሰሩ እንዲቆዩ ጠይቋት እንደነበር ተናግረዋል፡፡በተፈጠረው ቅርርብም ቺና ከአከራዩ ጋር እንዳልተስማማ እና ሌላ ማረፊያ ቤት እንደሚፈልግ ሲያማክራት እየሩሳሌምም በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በተለምዶ ዘበኛ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ ዩፍቲኒ ፔንሲዮን ይዛው መጥታ እዚያ እንዲያርፍ ማድረጓን መርማሪው አስረድተዋል ፡፡በጋራ ሱፐር ማርኬት ለመክፈት የተነሳውን ሃሳብ በተመለከተም ቺና እየሩሳሌምን ብር እንድታመጣ ሲጠይቃት ከተለያዩ ሰዎች በብድር ያገኘችውን 103 ሺህ ብር ትሰጠዋለች፡፡ እሱም የቀረውን እኔ እጨምርበታለሁ ብሎ ይቀበላታል፡፡ከዚያ በኋላ ሰልኩን ዘግቶ ከፔንሲዮኑን ለቆ የወጣው ግለሰቡ ግለሰቧ ጥቆማ በመስጠቷ ክትትል ሲደረግበት ቆይቶ ቦሌ ሩዋንዳ አካባቢ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፓሊስ ገልጿል።የሴት ገፅታ ተላብሶ የተያዘው ቺና በፖሊስ በተደረገው ማጣራት ወንድ ሆኖ ተገኝቷል፡፡
0
f5dc05bb7d30aaad890344023d4ee440
6dbf78a8d775996ac54bc941e166137c
የመጀመሪያው ዙር ክትባት መከላከል አቅሙ 50 በመቶ መሆኑ ተገልጿል
ሳኖፊ እና ጅኤስኬ የተባሉ ኹለት ኩባንያዎች ከዚህ ቀደም ባልታየ መንገድ የኮቪድ 19 ክትባትን በጋራ ለማምረት ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ። ሳኖፊ የተሰኘው ኩባንያ ኤስ ፕሮቲን የተሰኘ እና የሰውነትን የመከላከል አቅም እንዲጨምር የሚያደርግን ንጥረ ነገር ሲያመርት ይህ ንጥረ ነገርም ከቫይረሱ ዘረ መል ጋር ተቀራራቢ እንደሆነ አስታውቋል።ከዚሁ ጋር ተያይዞ ጂኤስኬ የተባለው ኩባንያ ደግሞ በጠለቀ ቴክኖሎጂ አበርክቶ በክትባት ውስጥ የሚያስፈልገውን የፕሮቲን መጠን በማመጣጠን ረገድ ከፍተኛ ስራ እንደሚሰራም ታውቋል። በኹለቱ ኩባንያዎች ጥምረት ይሰራል ተብሎ የሚጠበቀው ክትባት በፈረንጆች 2020 ኹለተኛ አጋማሽ ላይ የመጀመሪያው ዙር የክሊኒክ ሙከራዎች የሚከናወኑ ሲሆን በሙከራውም አመርቂ ውጤት ከተገኘ እና አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ ካለፈ በ2021 ኹለተኛው መንፈቅ ተሰርቶ እንደሚጠናቀቅ ታውቋል።ኹለቱ ኩባንያዎች የጋራ ግብረ ኃይል ያቋቋሙ ሲሆን የዓለም የክትባት ዳይሬክተር ዴቪድ ሎይው በምክትል ሊቀመንበርነት ግብረ ኃይሉን እንደሚመሩት ተገልጿል።ሳኖፊ ኩባንያ የስይነሳዊ ግኝቶችን ወደ ሰው ልጆች የጤና አጠባበቅ በመቀየር ሰፊ ልምድ ያለው ዓለም አቀፋዊ ኩባንያ ሲሆን በ100 አገራት በመንቀሳቀስ 100 ሽሕ ሰዎችን ሊድኑ አይችሉም ከሚባሉ እና አልፎ አልፎ በውስን ሰዎች ዘንድ የሚከሰቱ በሽታዎችን በማከም ይታወቃል።በሌላ በኩል ደግሞ ጂኤስኬ በዓለም አቀፍ ደረጃ ግንባር ቀደም ከሚባሉ ክትባት አምራች ኩባንያዎች ውስጥ አንዱ ሲሆን የሰዎችን የዕድሜ ጣሪያ በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ ርብርብ ከሚያደርጉ ድርጅቶች ተርታም ይመደባል።
0
9cdea2302a04be3309bff8d87c81c1ac
7325ada0a5ea18cc74d31ebfd680597d
ኢትዮጵያ የምትመራበት የ10 ዓመት የልማት እቅድ ጥናት
ቱሪዝም ኢትዮጵያ ባዘጋጀው የ10 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር ተካሂዷል፡፡አሁን ላይ ለስትራቴጂክ እቅዱ ጠቃሚ የሆኑ የተለያዩ ግብዓቶችን በመሰብሰብ ለማፀደቅ እየተሰራ እንደሚገኝም የቱሪዝም ኢትዮጵያ ማኔጀር ስለሺ ግርማ ተናግረዋል፡፡በመድረኩ በቱሪዝም ኢትዮጵያና በዓለም ባንክ ትብብር እውን የሆነ ጥናት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ጥናቱ በዋናነት የኮንፈረንስ እና የማረፊያ /ስቶፕ ኦቨር ቱሪዝምን ለማጠናከር ያለመ ነው፡፡የማረፊያ ቱሪዝም ቱሪስቶች ከ24 ሰዓት ለበለጠ ጊዜ በእንድ ስፍራ እንዲቆዩ የሚያደርግ ዘዴ ነው፡፡ጥናቱ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ቱሪስቶች እንዴት የቆይታ ጊዜያቸውን ማራዘም ይችላሉ? የሚለውን በሚመልስ መልኩ ጥናቱ መዘጋጀቱም ተገልጿል፡፡ኢትዮጵያን በ2030 ከአፍሪካ በኮንፈረንስ ቱሪዝም ቀዳሚ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል፡፡ ,
0
cc861451fc8cc65a76bc3ee97fc371be
a41994ee3d7b2d9943643791f841f00a
የወልዲያ ተጫዋቾች ነገ ወደ ክለቡ ይመለሳሉ
በአዳማ ከተማ እስከተሰረዘው የውድድር ዓመት ሲጫወቱ የነበሩ ተጫዋቾች የደመወዝ ጥያቄችን ሊመለስ ባለመቻሉ ጉዳዩን ወደ ካፍ ልንወስድ ነው ብለዋል፡፡በ2011 በክለቡ ሲጫወቱ ለነበሩ ተጫዋቾች የሁለት ወራት ደመወዝ እና እንዲሁም በተሰረዘው የ2012 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በክለቡ ይጫወቱ የነበሩ ተጫዋቾች የሰባት ወራት ደመወዝ እስካሁን እንዳልተከፈላቸው ገልፀው ክለቡ አምና ለተጫዋቾቹ የሦስት ወራት ደመወዝ ብቻን ከተስማሙበት የውል ክፍያ ውጪ የከፈላቸው ቢሆንም እሱም አግባብ እንዳልሆነ እና ደመወዛቸው በሙሉ በተስማማንበት ውል እንዲከፈለን በማለት ከወራቶች በፊት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የቅሬታ ደብዳቤን በመያዝ ፌድሬሽኑ ተፈፃሚ ያድርግልን ብለው ክሳቸውን ማስገባታቸው ይታወሳል፡፡ ይህን ጉዳይ ተመልክቶ የፌዴሬሽኑ የዲሲፕሊን ኮሚቴ ክለቡ እንዲከፍል በተደጋጋሚ በደብዳቤ ልኮ ይክፈላቸው ቢልም ክለቡ ምንም አይነት መልስ ለተጫዋቾቹ ባለመስጠቱ በመጨረሻም የእግድ ውሳኔን አስተላልፎበት እንደነበረም የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው፡፡ይሁንና ፌድሬሽኑ ክለቡ ላይ የእግድ ውሳኔ ቢያስተላልፍም “ክለቡ ግን ደመወዛችንን ሳይከፍል በምን አግባብ ተጫዋቾችን አስፈርሞ ወደ ውድድር ገባ? ይህ በፌዴሬሽኑ ውስጥ የተበላሸ አሰራር እንዳለ ያሳያል። ከአሁን በኋላ ፌድሬሽኑ ለእኛ ጥብቅና እንደማይቆም አረጋግጠናል። ስለዚህ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን የእኛን ጉዳይ ቸል ብሎ ለክለቡ በመወገኑ እንዲሁም አዳማ ከተማ ደግሞ በገባው ውል መሠረት ደመወዛችንን ስላልፈፀመ ጉዳያችንን ወደ ካፍ ይዘን ልንሄድ ተዘጋጅተናል፡፡” ሲሉ ለሶከር ኢትዮጵያ ጉዳዩን አብራርተዋል፡፡ ቅሬታ አቅራቢ ተጫዋቾቹ አክለውም ከሰሞኑ አዲስ አበባ ከተሰባሰቡ በኃላ በጉዳዩ ተወያይተው ወደ ካፍ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ እንደሚያመሩ ነግረውናል፡፡
0
83e94831aa3a27416f4453c268c91356
7793527e1f2c90123a9acdd1b39f87e9
ለአጣሪ ጉባኤው የሕግ ባለሞያዎች ቃል ሰጡ
የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት በአንግሊዝኛው አጠራር HRes-128 በሚል መጠሪያ የሚታወቀውንና ባለፈው ዓመት በየካቲት ወር መጀመሪያ የቀረበውን በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ረቂቅ የሕግ ውሳኔ ሃሳብ በትላንትናው ዕለት ፀድቋል።በአገራቸው የሚታየው የሰብዓዊ መብት አያያዝ ያሳሰባቸው ትውልደ ኢትዮጵያ አሜሪካውያን ድምጽ ሰጭዎች በተደጋጋሚ የተካሄዱትን የምስክሮች ቃል ማሰሚያ ሥነ ሥርዓቶች ጨምሮ በጉዳዩ ዙሪያ በተከናወኑ ልዩ ልዩ እንቅስቃሴዎች ላይ ከዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላት ጋር በቅርበት በመስራት ባደረጉት ያላሰለሰ ጥረት ሕጉ በመጨረሻው ሊጸድቅ መብቃቱ ነው የተዘገበው።ለመሆኑ የሕግ ውሳኔ ሃሳቡ እንዲጸድቅ ከፍተኛ ጥረት ሲያደርጉ በቆዩ ወገኖች ዘንድ በተለየ ስሜት ሲጠበቅ የቆያው ይህ ውሳኔ የተወጠነለትን ዓላማ እንደምን ያሳካ ይሆን? ምን ዓይነት ጉዳዮችንስ ተፈጻሚ ያደርጋል?በዋሽንግተን ዲሲና በአካባቢው በሕግ ሞያ የተሰማሩ እና ሂደቱንም የተከታተሉ ባለ ሞያ አወያይተናል።የትንታኔውን ዝርዝር ከዚህ ያድምጡ።
0
472afe148aed15f335dd2e55c57e79a3
c91f0a65c35aecddf5a518a0e9a7aac6
የሙሴቬኒን ስልጣን የሚያራዝመው ዕቅድ የፓርላማ አባላትን አደባደበ
እንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት ለመውጣት ህዝበ ውሳኔ ማድረጓን ተከትሎ በገዛ ፈቃዳቸው ስልጣናቸውን የለቀቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩን፣ ባለፈው ረቡዕ ስልጣናቸውን ለአዲሷ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ ያስረከቡ ሲሆን ሜይ በአገሪቱ ታሪክ ከማርጋሬት ታቸር ቀጥለው ሁለተኛዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዋል፡፡ላለፉት ስድስት አመታት የእንግሊዝ የአገር ውስጥ ሚኒስቴር ዋና ጸሃፊ ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት የ59 አመቷ ቴሬሳ ሜይ በአፋጣኝ የካቢኔ አባላትን የማዋቀርና መንግስት የመመስረት ስራ ይሰራሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የዘገበው አሶሼትድ ፕሬስ፤ አዲሷ ጠቅላይ ሚኒስትር አገሪቱንና የፋይናንስ ገበያዋን የማረጋጋትና ሌሎች ወሳኝ ስራዎችን የመስራት ተልዕኳቸው እጅግ ፈታኝ እንደሚሆን መነገሩን ገልጧል፡፡እንግሊዝ ከአውሮፓ ህብረት አባልነቷ ለመውጣት ያሳለፈቺውን ህዝበ ውሳኔ ተፈጻሚ የማድረጉን ሃላፊነት የሚወጣውን ሚኒስትር የመምረጡ ሃላፊነትም፣ አገራቸው በህብረቱ አባልነት እንድትቀጥል ይፈልጉ የነበሩት የአዲሷ ጠቅላይ ሚኒስትር ቀጣይ ተልዕኮ ይሆናል ብሏል ዘገባው፡፡ቴሬሳ ሜይ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታውን መያዛቸው፣ ወሳኝ በሆኑ የስልጣን ቦታዎች ላይ የሚቀመጡ የአገሪቱ ሴቶችን ቁጥር ያሳድገዋል ተብሎ እንደተገመተም ዘገባው ጠቁሟል፡፡ የ49 አመት እድሜ ያላቸውና ላለፉት 6 አመታት አገሪቱን የመሩት ተሰናባቹ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩን ከ1895 ወዲህ በዚህ በአነስተኛ እድሜያቸው ስልጣን የለቀቁ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሆኑ፣ የ59 አመቷ ቴሪሳ ሜይ በበኩላቸው፤ ከ1976 ወዲህ እድሚያቸው ከገፋ በኋላ ስልጣን ላይ የወጡ የመጀመሪያዋ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር እንደሆኑ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
0
363a6bd079a9fc98252db251798bcef5
363a6bd079a9fc98252db251798bcef5
ኢትዮጵያና ሰብዓዊ መብቶች
የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ሲነሣ የኢትዮጵያ ስም እምብዛም በበጎ አይነሣም፡፡ በብዙ የምትታወቀው በተቃውሞ ድምፆች ላይ ታካሂደዋለች በሚባለው አፈና፤ ጋዜጠኞችን በማሰሯ፤ የፖለቲካ ተቃዋሚዎችን በማሳደዷ ወይም በማዋከቧ ነው፡፡የኢትዮጵያ መንግሥት ግን የሰብዓዊ መብቶች አጠባበቅን በተመለከተ ስህተቶች ቢኖሩም በተቋማዊ መንገድ ሆን ተብለው የሚፈፀሙ ወይም ሳይታረሙ እንዲታለፍ ሆነው የሚተዉ አይደሉም ሲል ይከራከራል፡፡ ለመሆኑ የመንግሥቱ ተቀናቃኞች የሚደርሱባቸው ወከባዎች ወይም አፈናዎች የሚገለፁት በምንድነው?አዲስ አበባ የምትገኘው ሪፖርተራችን ማርተ ፋን ደር ቮልፍ ምርጫው ከመካሄዱ ጥቂት ቀደም ብሎ በዚህ ሰብዓዊ መብቶች በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ከአዲስ አበባ ዘግባ ነበር፤ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የሚባለው ዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ቡድንም የ2007ቱ ምርጫ ሊካሄድ አንድ ቀን ሲቀረው መግለጫ አውጥቶ ነበር፡፡ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1
0cf220d5e89720c3b11316ee9a66b237
7c3cec0b4f815f86f95164f0ae97c5c9
በጅማ አባጅፋር እና ይስሀቅ መኩሪያ ሰጣ ገባ ዙርያ ፌዴሬሽኑ ውሳኔን አሳለፈ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 17ኛ ሳምንት በአዲስ አበባ ስታዲየም ቅዱስ ጊዮርጊስን ከሰበታ ከተማ ያገናኘው ጨዋታ ከደቂቃዎች በፊት መጠናቀቁ ይታወቃል። ክለቡ አሰልጣኞቹን ከሥራ በማገዱ ምክንያት በዛሬው ጨዋታ ቡድኑን በዋናነት እንዲመራ ከሌሎች ተጫዋቾች ጋር በመሆን ትልቅ ኃላፊነት ተጥሎበት ወደ ሜዳ የገባው አንጋፋው አጥቂ ሳላዲን ሰዒድ ከዕለቱ ዳኛ ኃይለየሱስ ባዘዘው ጋር በፈጠረው ሰጣ ገባ በ62ኛው ደቂቃ በሁለት ቢጫ በቀይ ካር ከሜዳ ወጥቷል።ይህን ተከትሎ ሳላዲን ሰዒድ ለሶከር ኢትዮጵያ ብቻ የሚከተለውን አስተያየት ሰጥቷል። “ጨዋታው ካለው ጫና እና ክብደት አንፃር ነገሮችን መመልከት አለብህ በማለት በተደረገ የቃላት ልውጥ በተፈጠረ አለመግባባት ቀይ ካርድ በማየቴ በጣም አዝኛለው። የቅዱስ ጊዮርጊስን ደጋፊዎች በሙሉ ታላቅ ይቅርታ እጠይቃለሁ።” ብሏል።©ሶከር ኢትዮጵያ
0
6e850375bbc6a481db92784e9eba50c3
fd85bcfcf1a7ce8a833f60945b416ccf
“ባለፉት 27 ዓመታት በንግዱ ዘርፍ እኩል የሆነ የተሳትፎ ዕድል አልነበረም ” አቶ ክቡር ገና የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤት ሥራ አስኪያጅ
ብዙ ተስፋ የተጣለበትና ኢትዮጵያና ኬንያ ተፋጥጠውበት የነበረው የዓለም ንግድ ምክር ቤቶች ጉባዔን የማዘጋጀት ዕድል ለተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ተሰጠ፡፡ኢትዮጵያን ጨምሮ ኬንያ፣ የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች፣ ጆርዳን፣ ኦማንና ኢራን ሲፎካከሩበት የነበረው የንግድ ምክር ቤቶች ጉባዔ ኢትዮጵያ እንዴት ልታሰናዳ እንደተዘጋጀች የሚያመለክተው ሰነድ ለዓለም ንግድ ምክር ቤቶች ጉባዔ ተልኮ እንደነበር ይታወሳል፡፡ሚያዝያ 2 ቀን 2010 ዓ.ም. በቤጂንግ ስለዝግጅቶቻቸው አራቱም ተወዳዳሪ አገሮች በዳኝነት ኮሚቴው ፊት ማብራሪያ ከሰጡ በኋላ፣ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ጉባዔውን የሚያሰናዳው አገር ይፋ እንደሚደረግ ሲጠበቅ ነበር፡፡ ይሁንና፣ ባለፈው ሳምንት የአዘጋጅነቱ ሚና ለዱባይ እንደተሰጠ ለማወቅ ተችሏል፡፡ኢትዮጵያ ጉባዔውን ብታዘጋጅ በጉባዔው የሚሳተፉ ታላላቅና ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ለማነሳሳት ዕድል የሚሰጥበት፣ አገሪቱን የበለጠ ለማስተዋወቅ የሚያስችል አጋጣሚ ለመፍጠር እንደሚያግዝ በተደጋጋሚ ሲገለጽ ቆይቷል፡፡በውጤቱ ያልተደሰተውና ያልተጠበቀ ነው ያለው የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ውጤቱን በተመለከተ ማብራሪያ እጠይቃለሁ ብሏል፡፡
0
b90d8274449c2f267d605c58178aa8f1
4f83eb6f2be03efd6b940dcc17c88d1a
“ጋላክሲ ኤስ 7” በየካቲት ገበያ ላይ ይውላል
ኢትዮጵያ በፕሬዚዳንትነት የምትመራው የፀጥታው ምክር ቤት በአይ ኤስ አሸባሪ ቡድን ላይ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀ።በኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ በተመራ የመንግስታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ፥ በአይ ኤስ የአሸባሪው ቡድን የቀረበው የተጠያቂነት የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምፅ ፀድቋል፡፡በብሪታኒያ የረቀቀው የውሳኔ ሀሳቡ አሸባሪ ቡድኑ፥ ኢራቅ ውስጥ በፈፀመው ሰብዓዊና ቁሳዊ ጥፋት ተጠያቂ እንዲሆን የሚያስችል ነው ተብሏል።ዶክተር ወርቅነህ የኢራቅ መንግስት አይ ኤስ ተጠያቂ እንዲሆን ላደረገው ጥረት አድናቆታቸውን ገልጸዋል፡፡ሚኒስትሩ በስብሰባው ባደረጉት ንግግር፥ ምክር ቤቱ ውሳኔውን በሙሉ ድምጽ ማሳለፉ አሸባሪነትንና ጽንፈኝነትን ለመዋጋት አስተዋጽኦው ከፍ ያለ መሆኑን ያሳያል ነው ያሉት፡፡አያይዘውም አይ ኤስ በንጹሃን ኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸመውን ኢ-ሰብዓዊ ተግባር ኢትዮጵያ እንደማትዘነጋ ገልፀው፥ አሸባሪ ቡድኑ የዓለም ሰላም ስጋት መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው ተናግራዋል፡፡በሌላ ዜና ዶክተር ወርቅነህ ከግብፁ አቻቸው ሳሜህ ሹኩሪ ጋር በኒውዮርክ ተገናኝተው እንደሚመክሩ ይጠበቃል።(ኤፍቢሲ)
0
965c03fdba1e03be5fa6622211c100a7
0bdf0feb9049fe42b85a986279240a09
ጥምቀት በከሚሴ
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እኛ ኢትዮጵያውያን እንደ ሰርገኛ ጤፍ ነን፤ ልንለያይ አንችልም ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ።ምክትል ከንቲባዋ በጃንሜዳ የጥምቀት በዓል ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልዕክት፤ “ጥምቀት የመልካችን ሰሌዳ የገጽታችን መገንቢያ ነው” ብለዋል።አዲስ አበባን በጥምቀት ምሳሌነት ልናያት እንችላለን፤ ያሉት ወይዘሮ አዳነች ከተማዋ ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለልዩ ልዩ አገሮች ዜጎች መኖሪያ መሆኗን አውስተዋል።ከተማዋ ለሁሉም የምትበቃ እንደሆነችም አስገንዝበዋል።ጠርዝ ለጠርዝ በቆመን አገር ለመገንባት፣ እግዚአብሔርን ለማምለክና በዓላትን ለማክበር አንችልም ብለዋል።በመሆኑም በአንድ ነገር ልዩነት ቢኖርም በሌላው መተሳሰር መኖሩን በመረዳት በአንድነት መቆም እንደሚገባ ገልጸው፤ እኛ ኢትዮጵያውያን እንደ ሰርገኛ ጤፍ ነን፤ ልንለያይ አንችልም ብለዋል።በተስፋ፥ በመከባበር፣ በመረዳዳትና በመተሳሰብ በመስራት ለስኬት መብቃት እንደሚቻል ገልጸዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
bbd587fd9ce79a8b171cc7ade28725cf
e6d5c75578033db9ba6b278c03f0db35
መድረክ አዲስ ሊቀመንበር መረጠ
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) ማዕከላዊ ኮሚቴ ዶክተር አምባቸው መኮንን የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል።ማዕከላዊ ኮሚቴው ትናንት ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ምክትል ሊቀ-መንበሩን እና አዳዲስ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚዎችን መርጧል። በዚህ መሰረት1.አቶ ደመቀ መኮንን የአዴፓ ሊቀመንበር2.ዶ/ር አምባቸው መኮንን ምክትል ሊቀመንበር3.አቶ ላቀ አያሌው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ( አዲስ)4.አቶ መላኩ አለበል የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ5.አቶ ምግባሩ ከበደ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ6.አቶ ዮሀንስ ቧያለው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ( አዲስ)7.ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ8.አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ9.አቶ ብናልፍ አንዱአለም የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ10.አቶ ተፈራ ደርበው የአዴፓ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ11.ዶክተር ይናገር ደሴ የአዴፓ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ12. አቶ ንጉሱ ጥላሁን የአዴፓ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ13. አቶ ፀጋ አራጌ የአዴፓ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ሆነው መመረጣቸውን ከአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡
0
b03bc890acb43720267b2b2f850bd084
456a7fbc8bfb86bff18a1d5b6dc3276f
በሚኤሶ ጥቃት የተፈጸመባቸው ጋዜጠኞች ሾፌር ሕይወት አለፈ
ለቀላል ባቡር ፕሮጀክት የኤሌክትሪክ ኃይል መቆጣጠሪያ ክፍል መስመር ለመቅበር በተደረገ ቁፋሮ የአንድ ትምህርት ቤት አጥር ተደርምሶ ከባድ ጉዳት ደርሶባት የነበረችው የዘጠነኛ ክፍል ተማሪ ሕይወት አለፈ፡፡ የኃይል መቆጣጠሪያ ክፍሉ የሚገኘው ሳሪስ አካባቢ ካዲስኮ ቀለም ፋብሪካ ሕንፃ አጠገብ ሲሆን፣ ከጀርባው ደግሞ ፍሬሕይወት ሁለተኛ ደረጃና የመሰናዶ ትምህርት ቤት ይገኛል፡፡ የኤሌክትሪክ መስመሩን ለመቅበር ባለፈው ሐሙስ በኤክስካቫተር ይደረግ በነበረ ቁፋሮ የተደረመሰው የትምህርት ቤቱ አጥር ከፍተኛ ጉዳት ካደረሰባቸው ሁለት የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል፣ ጽዮን ንጉሤ የተባለችው ተጠሪ ባለፈው ቅዳሜ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች፡፡ ቀብሯም የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች፣ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎች፣ የፍሬሕይወት ትምህርት ቤት መምህራንና ተማሪዎች በተገኙበት በብሔረ ጽጌ ማርያም ተፈጽሟል፡፡ በደረሰው አደጋና በታዳጊዋ ሕይወት ማለፍ ጥልቅ ሐዘን እንደተሰማው ኮርፖሬሽኑ ገልጿል፡፡ ለቀብር ማስፈጸሚያ 30 ሺሕ ብር መስጠቱንና መቶ በመቶ የሕይወት ኢንሹራንስ ለቤተሰቦቿ እንደሚከፍልም አስታውቋል፡፡ ጽዮን ንጉሤ ሕይወቷ ያለፈው በተወለደችበት 17ኛ ዓመቷ ጥር 17 ቀን 2007 ዓ.ም. መሆኑ ብዙዎችን አሳዝኗል፡፡ አንዳንድ ተማሪዎች በከፍተኛ ሐዘን ራሳቸውን ሲስቱ ተስተውለዋል፡፡ (ፎቶግራፍና ዘገባ ናሆም ተስፋዬ)
0
c4445c043a4abe33cf0e4aa88f878278
9ade516d02af42bb729d4b003e1cbbf7
በሀረማያ ዩኒቨርስቲ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ላብራቶሪ ማዕከል ተመረቀ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ገቢው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውል ንጋት የተሰኘ የሙዚቃ አልበም ተመረቀ።የሙዚቃ አልበሙ ከኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ህብረት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተበርክቷል።በአልበሙ ላይ ዘሪቱ ከበደ፣ሄኖክ መሀሪ፣ጆኒ ራጋ፣ቤቲ ጂና ፍቅረአዲስ ነቃጥበብን ጨምሮ 15 ድምፃውያን ተሳትፈውበታል።ከአልበሙ ሽያጭ የሚገኘው ገቢ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ እንደሚውል ከከንቲባ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
0
74f2b233592a94bdaaaa7dd627f7cb44
74f2b233592a94bdaaaa7dd627f7cb44
በአስተዳደር ወሰንና በማንነት ጉዳዮች ላይ ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት ያስችላል የተባለ ጥናት እየተካሄደ ነው
ጥናቱ በመጪው ግንቦት ወር ይጠናቀቃል ተብሏል የአስተዳደር ወሰን፣ የማንነትና ራስን በራስ የማስተዳደር ጉዳዮች ላይ ዘላቂ መፍትሔ ለመስጠት ያስችላል የተባለ ጥናት እየተካሄደ ሲሆን ጥናቱ የአስተዳደር ወሰን ጥያቄ ያለባቸው ዞኖች፣ ወረዳዎችና ቀበሌዎች የተካተቱበት ነው፡፡ ጥናቱም በመጪው ግንቦት ወር ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። የአስተዳደር ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን፣ የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የስራ ክንውኑን አስመልክቶ ከትናንት በስቲያ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ዶክተር ጣሰው ገብሬ እንደተናሩት፤ ኮሚሽኑ በአስተዳደር ወሰንና ራስን በራስ የማስተዳደር ጉዳዮች ላይ በተደጋጋሚ የሚከሰቱትን ቅሬታዎች በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችልና የማያዳግም መፍትሔ ሊሰጥ የሚችል ጥልቅ ጥናትና ምርምር በማድረግ ለመንግስት የመፍትሔ ምክረ ሃሳብ ያቀርባል ብለዋል። ኮሚሽኑ አደረጃጀቱን ካስተካከለ በኋላ ካለፈው ሰኔ ወር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር የጥናትና ምርምር ውል መፈራረሙን የተገሩት ዶ/ር ጣሰው፤ በአሁኑ ወቅት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ከ28 ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ ከ70 በላይ ተመራማሪዎች የሚሳተፉበት አገራዊ የምርምር ሥራ እየሰራ መሆኑን ገልፀዋል።የአስተዳደር ወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ፅ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ አወል ሁሴን በዚሁ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት፤ የአስተዳደር ወሰን የማንነትና፣ ራስን በራስ የማስተዳደር ጉዳዮች ላይ ዘላቂ መፍትሔ የሚመጣው "አንተም ተው አንተም ተው" በሚል ሳይሆን በጥናት ላይ በተመሰረተ ውጤት ነው ብለዋል። አያይዘውም፤ ይህንን የጥናት ውጤት ለማግኘትም ከ28 ዩኒቨርሲቲዎች የተመረጡ ከ70 በላይ ተመራማሪዎች በጥናቱ ውስጥ ተሳታፊ እንዲሆኑ መደረጉንም ገልፀዋል። የአጥኚው ቡድን አባላት የትምህርት ዝግጅታቸውና የሥራ ልምዳቸው እንዲሁም ነገሮችን ገለልተኛ ሆኖ የማየት አዝማሚያቸውን መሰረት ያደረገ መስፈርት ወጥቶ መመረጣቸውንም ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። ኮሚሽኑ እያካሄደ ያለው አጠቃላይ አገራዊ የዳሰሳ ጥናት፤በመጪው ግንቦት ወር ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
1
30f9d80fa91deb7f927399867497dd67
006dfc2ecca78e5a2925e5c94d6f6bd1
የአገር ሽማግሌዎች ኅብረት ለተፈጠረው የሰላም መደፍረስ መንግሥት አስቸኳይ እልባት እንዲሰጥ ጠየቀ
መቀመጫቸውን ትግራይ ክልል ባደረጉ ክለቦች ሲጫወቱ ቆይተው በአሁን ሰዓት ክለብ አልባ ሆነው በሚገኙ ተጫዋቾች ዙርያ አስቸኳይ ስብሰባ እንዲጠራ ማኅበሩ ጥያቄ አቅርቧል። በተፈጠረው ሀገራዊ ሁኔታ በትግራይ ክልል በተከሰተው ችግር ምክንያት ለሦስቱ ክለቦች እየተጫወቱ የሚገኙ ተጫዋቾች በአሁኑ ወቅት የዝውውር መስኮቱ በመዘጋቱ ምክንያት ክለብ ባለማግኘታቸው ራሳቸውን እና ቤተሰቦቻቸውን ለማስተዳደር መቸገራቸውን የገለፀው ማኅበሩ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን እና የሊግ ካምፓኒው በዚህ ጉዳይ በመወያየት ለችግሮቻቸው መፍትሔ እንዲፈልግላቸው አጭር ቀጠሮ እና አስቸኳይ መልስ እንዲሰጣቸው ጠይቋል።
0
2f09047e704218cd58db3604000e1c50
46f1a385c4f4808eab6194782f592995
ማረፍያ ቤት የሚገኘው ራምኬል በኮንጎው ጨዋታ ላይሰለፍ ይችላል
አፍጋኒስታን ውስጥ አንድ ሞተር ቢስኪሊት የሚነዳ አጥፍቶ ጠፊ ባግራም የአየሮፕላን ማረፍያ አጠገብ በነበረ የዩናትድ ስቴትስ (United States) እና የፍጋኒስታን የጣምራ ጥበቃ ቦታ ላይ ባደረሰው ጥቃት 6 የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ሀገሮች ድርጅት ወታደሮች እንደተገደሉ ሶስት ደግሞ እንደቆሰሉ NATO አረጋግጧል።ባግራም ወያደራዊ አየሮፕላን ማረፍያ አፍጋኒስታን ውስጥ ከሚገኙት ወታዳራዊው ሰፈሮች ትልቁ እንደሆነና በደረሰው ጥቃት ላይ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የ (NATO) ቃል አቀባይ ማይክል ላውሆርን (Michael Lawhorn) ገልጸዋል። የዜና ዘገባ አለን ከድምጽ ፋይሉ ያዳምጡ።
0
4d8239e2b77211cfa8cc93a6a789ba10
7cfcd511f378b5c3bd912dd3d52dc791
የታገቱ ተማሪዎችን በተመለከተ መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጥ በአማራ ብሄራዊ ሀገር አቀፍ ዜና መንግስት የምሁራን መማክርት ጉባኤ በድጋሜ ጠየቀ፡፡
የኢትዮጵያ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመከላከያ እና የደኅንነት ኃላፊዎች ልዑክ የታገቱ ተማሪዎችን በተመለከተ በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ትናንት ጥር 18 ቀን 2012 ዓ.ም ተወያይቷል፡፡ የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ከታገቱት 17 ተማሪዎች መካከል 12ቱ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መሆናቸውን ማረጋገጡን ተናግረዋል፡፡ በውይይቱ የአጋቾችን ማንነት፣ ያገቱበትን ምክንያት እና እንዴትና ለምን ታገቱ? የሚለውን ጉዳይ ለማወቅ ከፍተኛ የምርመራ ቡድን ተዋቅሮ እየተሠራ እንደሆነ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው የገለፁ ሲሆን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሚመራ አጣሪ ኮሚቴ ጉዳዩን እየተከታተለው እንደሚገኝም ተጠቁሟል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን በበኩላቸው ከአሁን በፊት በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን የታገቱት ተማሪዎችን በተመለከተ የተሰጠው መረጃ ትክክል መሆኑን ነው የጠቆሙት፡፡ “21 ተማሪዎች መለቀቃቸውን ስንገልጽ የታጋቾቹ ቁጥር በወቅቱ አሁን ከሚባለው በላይ ነበር፤ በዚህ ድርጊት እኛ የቁጥር ጨዋታ ሳይሆን በተጨባጭ ታግተው የነበሩ እና የተለቀቁ ሰዎችን ቁጥር ነው ያሳወቅነው፤ እየሠራን ያለነውም እንደ መንግሥት ኃላፊ ብቻ ሳይሆን እንደ ታጋች ቤተሰብ ሆነን ነው” ብለዋል አቶ ንጉሱ፡፡ ቀሪ የታገቱ ሰዎችን ለማስለቀቅም በትኩረት እየተሠራ መሆኑን አንስተዋል፡፡ በአካባቢው ባለሀብቶችን ጨምሮ ሌሎች ግለሰቦች ላይም እገታ እየተፈጸመባቸው እንደሆነ በውይይቱ ተነስቷል፡፡ ምንጭ፡-አብመድ
0
a381a2b658971fbfdd4e8142aed198fc
8af31ff56e5cde48ed7e3a7e391d96e1
ከ17 እና 20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ ግምገማ ተካሂዷል
ወላይታ ድቻ በዝውውር መስኮቱ ሁለተኛ ግብ ጠባቂውን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። መኳንንት አሸናፊ ወደ ቀድሞ ክለቡ መመለሱ ተረጋግጧል። ግብ ጠባቂው ለድቻ ለመፈረም ከተስማማ ሳምንታት ቢያስቆጥርም ደቡብ ፖሊስ ወደ ፕሪምየር ሊግ ለማደግ ወሳኝ ጨዋታዎች የነበሩበት በመሆኑ በይፋ ሳይፈርም ቆይቶ ነበር። መኳንንት በ29ኛ ሳምንት ደቡብ ፖሊስ ወደ ዱራሜ ተጉዞ ሀምበሪቾን በረታበት ጨዋታ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተወግዶ የነበረ በመሆኑ ማክሰኞ ለከፍተኛ ሊጉ ዋንጫ ደቡብ ፖሊስ ባህር ዳር ከተማን ሲገጥም የማይሰለፍ ይሆናል። መኳንንት ከዚህ ቀደም በወላይታ ድቻ የተጫወተ ሲሆን በ2006 ክለቡ ወደ ፕሪምየር ሊግ ሲያድግ የቡድኑ አባል ነበር። በደቡብ ፖሊስ እና ጅማ አባ ጅፋር ካሳለፈ በኋላም በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን ደቡብ ፖሊስን ጎል ጠብቋል።በርካታ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኘው ወላይታ ድቻ ሌላኛው ግብ ጠባቂ ታሪክ ጌትነትን ማስፈረሙ የሚታወስ ነው። በተያያዘ ዜና ክለቡ ከ17 ዓመት በታች ቡድኑ 3 ተጫዋቾችን ከ20 ዓመት በታች ቡድኑ ደግሞ 7 ተጫዋቾችን ለሙከራ የጠራ ሲሆን በዝግጅት ወቅት በሚያሳዩት አቋም አምስት ተጫዋቾች ወደ ዋናው ቡድን እንደሚያድጉ ታውቋል።
0
f7e2a38877ab80f06b09432334e0e2c8
3e551935b4ef07db3f857648d232efb3
በ72ኛው የተመድ በዓል፣ የኢራን ኤምባሲ ዝግጅት ተደነቀ
የኢራን መንግስት በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ የእስር ትዕዛዝ ማውጣቱን አልጀዚራ ሰበር ዜና ሲል ይዞ ወጥቷል።የእስር ማዘዣው በፕሬዝዳንቱ ላይ እንዲወጣም ምክንያቱ ከወራት በፊት የኢራኑ ጄኔራል ቃሴም ሶሌማኒ ኢራቅ ውስጥ በትራምፕ ትዕዛዝ በድሮን አማካኝነት በተፈፀመ ጥቃት መገደላቸው መሆኑም ታውቋል፡፡ጥቃቱ ከደረሰ ከአራት ቀናት በኋላ ፣ ቴህራን በአሜሪካ ወታደሮች በሚተዳደሩ ሁለት የኢራን ማዕከላት የተኩስ ጥቃትን በመሰንዘር የበቀል እርምጃ ማድረጓ የሚታወስ ነው፡፡ ይህ ተከትሎ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ የተባበሩት መንግስታት የጦር መሳሪያ ማዕቀብ በኢራን ላይ እንዲያራዘም ግፊት እንድታደርግ ሲወተውቱ ቆይተዋል፡፡ዶናልድ ትራምፕንና በወቅቱ በጄኔራሉ ግድያ የተሳተፉ ከ30 የሚልቁ ሰዎችን አድኖ እንዲያቀርብላቸውም የኢራን ባለስልጣናት ኢንተርፖልን መጠየቃቸውም ከዘገባው ለማወቅ ተችሏል።
0
08f730d9bc3d42d041caf79a4e580b5f
f521cb0615a76a287a5ed9aca8791cfc
ማኅበረሰቡ የተሟላ አገልግሎት እንዲያገኝ እየተሰራ መሆኑን የዋጃና ጥሙጋ ጊዜያዊ አስተዳደር አስታወቀ።
ማህበረሰቡ የአካባቢውን ሰላም ነቅቶ እንዲጠብቅ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አሳሰበ፡፡የትህነግ ህገወጥ ቡድን አሰልጥኖ የሚልካቸውን ቅጥረኞች በመከታተል ለፀጥታ አካላት መረጃ እየሰጡ መሆኑንም የወልደያ እና የእንጅባራ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል።ባሕር ዳር፡ ኅዳር 09/2013 ዓ.ም (አብመድ) ማህበረሰቡ አካባቢውን ነቅቶ በመጠበቅና አጠራጣሪ ሁኔታዎችን ሲመለከት ጥቆማ በመስጠት ሊደርስ የሚችልን ጉዳት መከላከል እንደሚገባው የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አሳስቧል፡፡ ለሰው ልጅ አስፈላጊ የሆነውን ሠላም ለመጠበቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባም ኮሚሽኑ አስገንዝቧል፡፡ከአብመድ ጋር በስልክ ቆይታ የነበራቸው የእንጅባራ ከተማ ነዋሪ አቶ ይርሳው ደምሴ ማኅበረሰቡ ሠላሙ ተጠብቆ እንዲኖር በንቃት አካባቢውን እየጠበቀ ነው ብለዋል፡፡የትህነግ ቡድን በሰሜን ዕዝ ላይ ከፈጸመው ክህደት በተጨማሪ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች መሰሎቹን አሰማርቶ የሚያደርሰውን ጥፋት ለመከላከልም ሕዝባዊ አደረጃጀቶችን ተግባራዊ እያደረጉ መሆናቸውንም ተናግረዋል፡፡ሌላው አስተያየት ሰጪ የወልድያ ከተማ ነዋሪው አቶ እያሱ ደሳለኝ አሁን ላይ የአካባቢያቸው የፀጥታ ሁኔታ የተሻለ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ማኅበረሰቡ ከመንግስት ጎን በመሆን ባደረገው ተሳትፎም 25 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተናግረዋል፡፡ ማህበረሰቡ ከፖሊስ፣ ከክልሉ ልዩ ኃይል እና ከአካባቢ ሚሊሻ ጋር በመቀናጀት የሚሰራበት አደረጃጀት መመቻቸቱንም አቶ እያሱ ነግረውናል።የትህነግ ህገወጥ ቡድን በግልጽ ከሚሰራው ጥፋት በተጨማሪ በተለያዩ አካባቢዎች አሰልጥኖ የሚልካቸውን ቅጥረኞች ማኅበረሰቡ በመከታተል ለፀጥታ አካላት እየጠቆመ እንደሆነም አቶ እያሱ ገልጸዋል፡፡በአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የስልጠና እና ግንዛቤ ማስጨበጥ ዋና ክፍል ኃላፊ ዋና ኢንስፔክትር ዐብይ ሙሉጌታ በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ዞኖች፣ ወረዳዎችና ቀበሌዎች ያሉ አደረጃጀቶችን በማጠናከር እና አዳዲስ መረጃዎችን በማድረስ ህብረተሰቡ የአካባቢውን ሰላም ነቅቶ እንዲጠብቅ እየተሰራ ነው ብለዋል።ማህበረሰቡ ባደረገው ጥቆማም በወልድያና ባሕር ዳር ከተማ ለሽብር የተዘጋጁ ኃይሎች በቁጥጥር ስር ውለዋል ብለዋል፡፡ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትና ቤተ እምነቶች በፌዴራል ፖሊስ፣ በድርጅቶችና በራሱ በማኅበረሰቡ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገባቸው እንደሆነም ተናግረዋል።
0
17a4a004bb5f4449ceae05f2ba5e2d90
17a4a004bb5f4449ceae05f2ba5e2d90
ባለፉት ጥቂት ወራት 14 ቢሊዮን ብር የታክስ ስወራ መደረጉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ
ባለፉት ጥቂት ወራት 14 ቢሊዮን ብር የታክስ ስወራ መደረጉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቋል፡፡የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደተናገሩት ከ14 ቢሊዬን ብሩ ውስጥ የ 9 ቢሊየኑ የተለየው በመጀመሪያዎቹ 100 ቀናት ነው፡፡የታክስ ስወራው የተከናወነው በ135 ድርጅቶች ሲሆን ከነዚህ ድርጅቶች መካከልም 78ቱ በታክስ ኢንተለጀንስ ክፍል በቁጥጥር ስር መዋላቸውንም ሚኒስትሯ ተናግረዋል፡፡ከዚህም ባሻገር በታክስ ምርመራ ኦዲት ደግሞ 57 ድርጅቶች የታክስ ማጭበርበር መፈጸማቸው ተደርሶበታል፡፡በዚህ ድርጊት ውስጥ የተሳተፉ በአጠቃላይ 105 ሰዎች በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ሚኒስትሯ ገልጸዋል፡፡የታክስ ስወራውን በማጋለጥ እና ጥቆማ በመስጠት በኩል የህብረተሰቡ ተሳትፎ ከፍተኛ እንደነበርም ተገልጿል፡፡ተጨማሪ እሴት ታክስን የሚከፍለው ህብረተሰቡ እንደሆነ ያስታወሱት ሚኒስትሯ ይህን ታክስ እንዲሰበስብለት መንግስት ለነጋደው በአደራ መስጠቱንም አያይዘው ጠቁመዋል፡፡ይሁን እንጂ ይህን ከህዝብ የተሰበሰበ የተጨማሪ እሴት ታክስ የሚሰውሩ ነጋዴዎች መኖራቸው ችግሩን ይበልጥ አሳሳቢ አድርጎታል፡፡ነጋዴው ለሰጠው አገልግሎት በትክክል ደረሰኝ አለመስጠቱ ታክስ እንዲሰወር ከማድረጉም ባሻገር የንግድ ትርፍ ላይም ገቢን በትክክል ለመለየት እንዳይቻል ያደርጋል ብለዋል፡፡ህብረተሰቡ ደረሰኝ የመጠየቅ ባህሉን በማሳደጉና ደረሰኝ በማይሰጡ ድርጅቶች ላይ ጥቆማ በማድረጉ በትክክል ግብር የሚከፍሉ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ወይዘሮ አዳነች ተናግረዋል፡፡በአሁኑ ወቅት የተሰወረውን ገንዘብ የመሰብሰብ ስራ እየተከናወነ መሆኑን ሚኒስትሯ ጠቅሰው በህግ ቁጥጥር ስር ያሉት ተጠርጣሪዎች ጉዳይንም መስሪያ ቤታቸው እየተከታተለ ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርግ አስረድተዋል፡፡
1
2a43121f707f0566f799629275142d75
74b75225eecebdb6d8e190900401f08d
ጀምስ ማቲስ ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ዢንፒንግና ከሀገሪቱ አቻቸው ጋር ተገናኙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በጊኒ ኮናክሪ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ እና በደቡብ አፍሪካ ያደረጉን ጉብኝት በማጠናቀቅ አዲስ አበባ ገብተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጊኒ ኮናክሪ ቆይታቸው ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ ጋር የተወያዩ ሲሆን በግብርና፣ ቱሪዝም፣ ማዕድንና ኢነርጂ ላይ የትብብር ሥራዎችን ለማስጀመር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡እንዲሁም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገሪቱ መዲና የሚገኘውን ኮናክሪ ወደብ መጎብኘታቸው የሚታወስ ነው፡፡በኢኳቶሪያል ጊኒ ጉብኝታቸው ደግሞ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቴዎዶር ኦቢያንግ ጋር በማላቦ ውይይት አድርገዋል።በዚህም ሁለቱ መሪዎች በኢትዮጵያና በኢኳቶሪያል ጊኒ መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የተወያዩ ሲሆን፥ በቱሪዝም ዘርፍ በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሰዋል።በጉብኝቱ ወቅት ፕሬዚዳንት ኦቢያንግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ላከናወኗቸው ሥራዎች እና ጅማሬዎች አድናቆታቸውን በመግለጽ የሀገሪቱን ከፍተኛ የክብር ሜዳሊያ አበርክተውላቸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ሶስተኛ መዳረሻቸው በሆነው ደቡብ አፍሪካ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ካሳለፍነው ቅዳሜ ጀምሮ አድርገዋል።በጉብኝታቸውም ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር በሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ በመምከር በጤና እና በቱሪዝም መስክ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነትም ተፈራርመዋል።በሌላ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጆሐንስበርግ ከተማ ኢምፔሪያል ዎንደረርስ ክሪኬት ስታዲየም በመገኘት በሀገሪቱ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን መልዕክት አስተላልፈዋል።ኢትዮጵያውያን ዜጎች በደቡብ አፍሪካ ሁለንተናዊ መብታቸው ተከብሮ እንዲኖሩና ሕጋዊ ፈቃድ እንዲሰጣቸው ለፕሬዚዳንቱ ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱን ገልፀዋል።በተጨማሪም በሀገሪቱ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዜጎች የሚደርስባቸውን ችግር ለመፍታት የሀገሪቱ መንግስት አበረታች ምላሽ መስጠቱን ነው የገለጹት።
0
a9d895cf800ead725ff2a9f8982fb23b
a9d895cf800ead725ff2a9f8982fb23b
ባለፈው ዓመት በክልሎች በተፈጠሩ ግጭቶች 1,200 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ
በ2011 ዓ.ም. በሁሉም ክልሎች በተፈጠሩ ሁከቶች ሳቢያ በደረሱ ግጭቶች የ1,229 ሰዎች ሕይወት ማለፉንና ከ2.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት መውደሙን፣ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የተደራጁ ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ ፀጋ እንደገለጹት፣ ሕይወታቸው ካለፈ 1,229 ሰዎች በተጨማሪ 1,393 ሰዎች ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ በ19 ሰዎች ላይ ደግሞ የግድያ ሙከራ ተደርጎባቸዋል፡፡ ከንብረት ጋር በተያያዘ ግምቱ 2.29 ቢሊዮን ብር የሆነ ንብረት ለውድመት መዳረጉን፣ 1,200,437 ዜጎች ከመኖሪያ ቀዬአቸውና አካባቢያቸው መፈናቀላቸውን ዳይሬክተሩ አስረድተዋል፡፡ በወንጀል ድርጊቱ ተሳትፈዋል በተባሉ 1,323 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ የተመሠረተ ቢሆንም፣ በቁጥጥር ሥር ውለው ጉዳያቸውን በፍርድ ቤት እየተከታተሉ የሚገኙ 645 ብቻ መሆናቸውንም አቶ ፍቃዱ ጠቁመዋል፡፡ ከተያዙት ውስጥ አሥር ተጠርጣሪዎች በምሕረት መፈታታቸውንም አክለዋል፡፡በአማራ ክልል መከተል ዞን ጃዊ ወረዳ፣ በጎንደር አካባቢ፣ በሰሜን ሸዋ አስተዳደር፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በካማሺ ዞን የተለያዩ ወረዳዎችና ቀበሌዎች፣ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅና በምዕራብ ወለጋ ዞኖች፣ በተለያዩ ቀበሌዎችና በበርታ ብሔረሰብ መካከል በተፈጠረ ሁከትና ግጭት በአጠቃላይ 1,647 መጠርጠራቸውን ጠቁመዋል፡፡ ከተጠርጣሪዎቹ ውስጥ 185 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውንም አቶ ፍቃዱ ገልጸዋል፡፡ ተጨማሪ 1,462 ተጠርጣሪዎችን ለመያዝ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ጠቁመው፣ ኅብረተሰቡ አሳልፎ በመስጠት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል፡፡
1
d89a9f07223285a96c1da1725fe0c5bc
8ab793604e94743fc2e706994ccd2d39
የጌዴኦ ተፈናቃዮች ለምግብ እጥረትና ለበሽታ ተጋለጡ
ከቡራዩ ተፈናቅለው ከነበሩት 15 ሺህ 86 ዜጎች መካከል በተፈጠረው መረጋጋት 11 ሺህ 902 የሚሆኑት ወደ መኖሪያ ቀያቸው መመለሳቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።በአዲስ አበባ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ቡራዩ ከተማ በተፈጠረው መረጋጋት በአስተዳደሩ አማካኝነት 11 ሺህ 902 ያህል ተመልሰዋል፡፡በመሆኑም በአዲስ አበባ በአሁን ወቅት በመጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙት 1 ሺህ 514 መሆናቸው ተገልጿል።የከተማዋ አስተዳደር ላለፉት ስምንት ቀናት ተፈናቃዮች በጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያነት የቆዩባቸውን ዘጠኝ ትምህርት ቤቶች በትላንትናው እለት ጽዱ በማድረግና በዛሬው ዕለት ለሚጀምረው የመማር ማስተማር ዝግጁ ተደርጓል ተብሏል።በስድስቱ ክፍለ ከተሞች ከነበሩት 20 ጊዜያዊ የመጠለያ ጣቢያዎች መካከል 17ቱ ተዘግተው ቀሪዎቹ ተፈናቃዮች በሶስት የመጠለያ ጣቢያዎች ይገኛሉ ተብሏል።በቀሪዎቹ ሶስቱ መጠለያ ጣቢያዎቹ ለተፈናቃዮቹ ሁሉን አቀፍ አገልግሎትና መረጃ የሚሰጥ የጣቢያ ኮሚቴ የተቋቋመ ሲሆን፥ አስፈላጊውን አገልገሎት በቅርበት መስጠቱን እንደሚቀጥል ተገልጿል።የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ለተፈናቃዮቹ ባለፉት ቀናት ሲያደርጉት ለቆዩት ድጋፍ የከተማ አስተዳደሩ ምስጋና አቅርቧል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)
0
6dcc6b7587de623304e27178fd654172
4aaefa40f5284d341d23838afd96bd78
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ የስራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ብሪታ ዋግነርን አሰናበቱ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና አዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ስራቸውን በይፋ ጀመሩ፡፡ሚኒስትሩ በዛሬው እለት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር በመስሪያ ቤቱ በመገኘት ትውውቅ አድርገዋል፡፡በዚህ ወቅትም የስራ ሃላፊዎቹ ዝርዝር የስራ ሂደታቸውን በተመለከተ ለሚኒስትሩ ገለጻ አድርውላቸዋል፡፡ተሰናባቹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸውም ለአዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተሳካና መልካም የስራ ዘመን እንደተመኙላቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በቅርቡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ሆነው መሾማቸው ይታወሳል፡፡#FBCየዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
1c5399f044a55a1753e3617ad7d80f04
fc4af5474eb73bb8330902063c023a2e
በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ጆ ባይደን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍቢሲ) አሸናፊው እስካሁን ባልታወቀበት የአሜሪካ ምርጫ ዓለም አቀፉ የምርጫ ታዛቢ ቡድን ዶናልድ ትራምፕ ምርጫው ተጭበርብሯል በሚል ያቀረቡትን አቤቱታ ተቸ፡፡ ታዛቢ ቡድኑ ምርጫው መጭበርበሩን የሚያሳይ ምንም ማስረጃ የለም ብሏል፡፡ የ2020 ምርጫ ጠንካራ ፉክክር የታየበትና በአግባቡ የተካሄደ መሆኑንም ነው የገለጸው፡፡ ቡድኑን የሚመሩት ማይክል ጆርጅ ሊንክ አንድ በስልጣን ላይ የሚገኝ መሪ መሰረት የሌለው ውንጀላ ማቅረቡ ህዝብ በዴሞክራሲ ተቋማት ላይ ያለውን አመኔታ እንዲያጣ ያደርጋል ብለዋል፡፡ ታዛቢ ቡድኑ ከ39 ሃገራት የተውጣጡ 102 ሰዎችን የያዘ ነው ተብሏል፡፡ በተጨማሪም በሃገሪቱ የሚገኙ መገናኛ ብዙሃን አካሄድም እንዳሳሰበው ነው የገለጸው፡፡ በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በጠባብ ልዩነት የዴሞክራቱ እጩ ጆ ባይደን በመምራት ላይ ይገኛሉ፡፡ አሸናፊውን ፕሬዚዳንት ለማወቅ አሜሪካን ጨምሮ በመላው ዓለም ከትናንት ጀምሮ በጉጉት እየተጠበቀ ሲሆን ምናልባት አመሻሽ ካልሆነም እስከነገ ማለዳ ሊታወቅ ይችላል ተብሏል፡፡ ምንጭ፡-አልጀዚራ
0
7c5817629d4ee0e860ef1a341254ea43
185562f8575160681888e3a9770cdaad
አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ከደኢሕዴን ምክትል ሊቀመንበርነት ለቀቁ
የቤንሻንጉል ጉምዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቤጉህዴፖ/ አቶ አበራ ባየታን ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ፡፡ ድርጅቱ ባካሄደው 4ኛ መደበኛ ጉባኤ አምባሳደር ምስጋና አድማሱን ከድርጅቱ ሊቀመንበርነት በማንሳት አቶ አበራ ባየታን ተክቷል፡፡ የድርጅቱ ማዕከላዊ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዚያድ አብዱላሂ በስልክ እንደገለፁት አቶ አሻድሊ ሃሰን የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው በድጋሚ ተመርጠዋል፡፡ ፓርቲው ካሉት 59 የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት መካካል 18ቱ በአዲስ እንዲተኩ ማድረጉንም አስታውቀዋል፡፡ ፓርቲው ያካሄደው የከፍተኛ አመራሮች ምርጫ በጥልቅ ተሃድሶና በስራ አፈፃፀም ግምገማ መሰረት የተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ ፓርቲው ያስተላለፈው ውሳኔ የድርጅቱን ዴሞክራሲያዊነት የሚያጠናክር መሆኑንም የማዕከላዊ ጽህፈት ቤት ሃላፊው ጨምረው ገልፀዋል(ኢዜአ)።
0
fa6285ad1aa9a76926087e581729e05b
d8df909c0b7f64587754577d0b57b893
የ2007 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፕሮግራም ይፋ ሆነ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የ2008 ካስቴል ፕሪሚየር ሊግ ፕሮግራምን ባለፈው መስከረም 21 ቢያወጣም የጨዋታዎቹን ቀን እና ሰአታት ሳያሳውቅ ቆይቶ ዛሬ የአንደኛውን ዙር 91 ጨዋታዎች ቀን እና ሰአት ይፋ አድርጓል፡፡ፌዴሬሽኑ ዛሬ ይፋ ባደረገው የውድድር ካሌንደር መሰረት የአንደኛው ዙር ፕሮግራም ረቡእ ጥቅምት 17 ቀን 2008 በ9፡00 ኤሌክትሪክ ከመከላከያ አዲስ አበባ ስታድየም ላይ በሚያደርጉት ጨዋታ የሚጀመር ሲሆን አንደኛው ዙር መጋቢት 3 ቀን 2008 በ11፡30 በአዲስ አበባ ስታድየም መከላከያ አዳማ ከነማን በሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጠናቀቃል፡፡ 09፡00 – ኤሌክትሪክ ከ መከላከያ (አዲስ አበባ ስታድየም)11፡30 – ደደቢት ከ ወላይታ ድቻ (አዲስ አበባ ስታድየም) 09፡00 – አዳማ ከነማ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አዳማ አበበ ቢቂላ ስታድየም)09፡00 – ሀዋሳ ከነማ ከ ሲዳማ ቡና (ሀዋሳ ስታድየም)09፡00 – አርባምንጭ ከ ሀዲያ ሆሳእና (አርባምንጭ ስታድየም)09፡00 – ዳሽን ቢራ ከ ድሬዳዋ ከነማ (ፋሲለደስ ስታድየም)11፡30 – ኢትዮጵያ ቡና ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አዲስ አበባ ስታድየም) 1ኛ ሳምንት – ሀዋሳ ከነማ ከ ሲዳማ ቡና (ጥቅምት 18 በሀዋሳ ስታድየም)2ኛ ሳምንት – ወላይታ ድቻ ከ አርባምንጭ ከነማ (ጥቅምት 22 በቦዲቲ ስታድየም)5ኛ ሳምንት – ሲዳማ ቡና ከ ወላይታ ድቻ (ታህሳስ 11 በይርጋለም ስታድየም)5ኛ ሳምንት – ኢትዮጵያ ቡና ከቅዱስ ጊዮርጊስ (ታህሳስ 12 በአዲስ አበባ ስታድየም)6ኛ ሳምንት – ኢትዮጵያ ቡና ከ ደደቢት (ታህሳስ 16 በአዲስ አበባ ስታድየም)7ኛ ሳምንት – ደደቢት ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (ታህሳስ 21 በአዲስ አበባ ስታድየም)12ኛ ሳምንት – ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ መከላከያ (የካቲት 26 በአዲስ አበባ ስታድየም) – የአንደኛውን ዙር ሙሉ ፕሮግራም በቀጣይ እንገልፅላችኋለን፡፡
0
929fd880afcd3bd499436bda2dbd933e
929fd880afcd3bd499436bda2dbd933e
አምነስቲ ኢንተርናሽናል በሶርያ ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዘ
“የበረቱ የሕግ ረገጥዋችና የጦር ወንጀሎች፣ ጅምላ ግድያዎችና ሲሚሎችን የገደሉና ጉዳት ያደረሱባቸው ሕገወጥ ጥቃቶች” ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጥፋት ያላቸውን አድራጎቶች ዘርዝሯል፡፡የአምነስቲ ሪፖርት የተመረኮዘው የጤናና የፈጥኖ ደራሽ ዕርዳታ ሰጭዎች፣ የተፈናቀሉ ሲቪሎች፣ ጋዜጠኞችና ሰብዓዊ ድጋር አድራሾች የሚገኙበትን ቡድን ያቀፈ 17 ሰዎችን እማኝነት መሆኑን - ጠቁሟል፡፡መኖሪያ ቤት፣ ዳቦ መጋገሪያ፣ ትምህርት ቤትን ጨምሮ የሚገኙባቸው በመኖሪያ አካባቢዎች ላይ በሶሪያ የተባበሩ ታጣቂዎች የተፈፀሙ መደዳ ጥቃቶችን የሚያሳይ አስደንጋጭ ያለው ማስረጃ እንዳለውም አመነስቲ ኢንተርናሽናል አስታውቋል፡፡ከማስረጃዎቹ መካከል የሶሪያ ብሄራዊ ጦር አካል የሆነው አህራር አል ሻርቂያ የሚባል ታጣቂ ቡድን አባላት ሃርቪን ኻላፍ በሚባሉ ታዋቂ የኩርድ ሴት ፖለቲከኛ ላይ የፈፀሙት አስከፊ ግድያ ማስረጃም እንዳለው የመብቶች ተሟጋቾች ቡድን አመልክቷል፡፡
1
e7bce3728d868cf3a334979f75651a48
e7bce3728d868cf3a334979f75651a48
በኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ኩባንያ ምሥረታ ላይ የሚመክር የመሪዎች ጉባዔ ሊካሄድ ነው
የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ኩባንያን ለመመሥረትና በሌሎች የሁለቱ አገሮች ኢኮኖሚያዊ መስተጋብሮች ላይ የሚመክር የመሪዎች ጉባዔ በመጋቢት ወር ሊካሄድ ነው፡፡ከውይይቱ ጎን ለጎንም የጂቡቲ ፕሬዚዳንት እስማኤል ዑመር ጌሌ በአዲስ አበባ ኦፌሴሊያዊ ጉብኝት እንደሚያደርጉም ታውቋል፡፡ጉባዔው በመሪዎች ደረጃ እንዲከናወን የጠየቁት የጂቡቲ ፕሬዚዳንት ሲሆኑ፣ ጥያቄያቸውንም በገንዘብ ሚኒስትራቸው በኩል ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሳምንት እንዳቀረቡ የሪፖርተር ምንጮች ገልጸዋል፡፡የሚቋቋመው የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር የሁለቱ አገሮች አክሲዮን ኩባንያ መሆኑን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ የሁለቱ አገሮች ድርሻ የሚሆነው በይዞታቸው በሚገኝ መሠረተ ልማት ልክ መሆኑንም ለማወቅ ተችሏል፡፡ኩባንያውን ለመመሥረት እንዲረዳ የውጭ አማካሪ ተቀጥሮ የባለአክሲዮኖች ስምምነት፣ የመተዳደሪያ ደንብና የሁለትዮሽ ስምምነት ሰነዶች ተዘጋጅተው ለጂቡቲ መንግሥት ባለሥልጣናት መላኩ ታውቋል፡፡በእነዚህ ሰነዶች ላይ ከጂቡቲ መንግሥት ይሁንታ መገኘቱንና በመጪው የመሪዎች ጉባዔም ይፋዊ ስምምነት እንደሚፈረም ምንጮች አስረድተዋል፡፡በአዲስ አበባ ጂቡቲ መስመር ላይ ትልልቅ መጋዘኖችና ሊበላሹ ለሚችሉ ገቢ ዕቃዎችና ወደ ውጭ ለሚላኩ የግብርና ምርቶች ማቀዝቀዣ ደረቅ ወደብ እንደሚኖርም ለማወቅ ተችሏል፡፡በመሪዎቹ ጉባዔ ላይ ከድሬዳዋ ጂቡቲ እየተገነባ ያለውን የአስፋልት መንገድ በተመለከተ፣ እንዲሁም የሕዝብ ትራንስፖርት በሁለቱ አገሮች መካከል ለመጀመር ስምምነት ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ከአፋር ክልል ዳሎል እስከ ጂቡቲ አዲሱ ወደብ ታጁራ የሚገነባውን መንገድ አስመልክቶም ውይይት ይደረጋል ተብሏል፡፡የጂቡቲ ወደብ የኢትዮጵያን ገቢና ወጪ ምርቶች የማስተናገድ አቅሙን ለመጨመር በሚችልበት ሁኔታ ላይ ምክክር እንደሚደረግ ምንጮች ገልጸዋል፡፡
1
887cceed4c32647b94fac978cd170e4a
072a73f16759f0417b6f9fadc1184b59
በነሃብታሙ አያሌው ላይ የቀረበውን ይግባኝ ችሎቱ ተቀበለ
በመስከረም 30፤2011 ወደ ቤተመንግስት ካመሩት የመከላከያ ኮማንዶ አባላት ውስጥ 66ቱ በወታደራዊ አመጽ ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው ቅጣት እንደተላለፈባቸው ተገለጸ፡፡የመከላከያ ወታደራዊ ፍትህ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮሎኔል መሸሻ አረጋ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተልዕኮን በጥብቅ ድስፒሊን በመወጣት የሚታወቅ ነው ብለዋል ። ሆኖም በመስከረም 30 ቀን የተወሰኑ የኮማንዶ አባላት በወታደራዊ አመጽ በመሳተፍ በሠራዊቱ አባላት ታሪክ ጥቁር ነጥብ የጣሉ መሆናቸውን አብራርተዋል ፡፡ከእርምጃው ጋር በተያያዘ ቀደም ሲል ሲናፈሱ የነበሩ ወሬዎች መከላከያን የማይገልጹ መሆናቸውና መከላከያ በህግ የተቋቋመ ለሀገር ደህንነት የሚሰራ እንደሆነ ሊታሰብ እንደሚገባም ኮሎኔል መሸሻ አሳስበዋል፡፡የወታደር አቃቤ ህግ የሆኑት ሻምቤል ኃይለማሪያም ማሞ ወታደሮች እምቢተኛ በመሆን፣ ትዕዛዝ አልቀበል በማለት እና ወታደራዊ ሥርዓትን በማወክ ክስ ጥፋተኛ መባላቸውን ገልጸዋል፡፡በጥፋታቸው መሠረትም አጥፊዎቹ ከ5 እስከ 14 ዓመት ድረስ የተፈረደባቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡የወታደራዊ ተከላካይ ጠበቃ ሻለቃ ደሣለኝ ዳቃ በበኩላቸው ችሎቱ ግልጽ በሆነ አዳራሽ እንደተካሄደና የተከሳሾቹን ህገመንግስታዊ መብታቸውን የጠበቀ መሆኑን ገልጸዋል፡፡በተጨማሪም ይግባኝ ለማለት በሂደት ላይ መሆናቸውን ጠበቃው አስታውቀዋል፡፡
0
10dcb9e34df740948a1115575ea66ecd
5a111aefa328e0abd1441d9161203459
ራዕይ ከፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ወጣ
– 12ኛው መደበኛ የኢትዮ-ጅቡቲ የጋራ ኮሚሽን የሚኒስትሮችና ባለሙዎች የምክክር ስብሰባ ተካሄዳል፡፡ስብሰባው በሁለቱ አገራት በፖለቲካና በማህበራዊ፣ በንግድና በኢንቨስትመንት እንዲሁም በወደብ አጠቃቀም የተፈረሙ ስምምነቶችን አተገባበ ላይ ለሚታዩ ችግሮች መፍትሄ ለመሻትና የወደፊት የጋራ ራዕይ ለማስቀመጥ ያለመ ነው፡፡መደረኩን የከፈቱት የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድህኖም ሁለቱ ሀገራት ያላቸው ሁለንተናዊ ትስስር የተጀመሩ የጋራ ግዙፍ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁም ትብብሩን ወደ ላቀ ደረጃ ያሳደገዋል፡፡ኢትዮጱያ እየፈጠረችው ያለው ሰፊ ኢኮኖሚና ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮች በሀለቱ ሀገራት ያሉ ህዝቦችን የጋራ ተጠቃሚነት የሚያጎለብት እንደሆነ የጅቡቲው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር መሐመድ አሊ ዩሱፍ ተናግረዋል፡፡እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በጅቡቲ የኢትዮጱያ አምባሳደር አቶ ሱሊይማን ደደፎ በበኩላቸው እንዳሉት በመተማመን ላይ የተመሰረተው የኢትዮ-ጅቡቲ ጠንካራ ግንኙነት በተለይ በመንገድ ፣ በባቡር ፣ በቴሌኮሚኒኬሽን ፣በኤሌክትሪክ፣በውሃ፣በወደብ አገልግሎት ማስፋፋት የተጀመሩ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ በኢኮኖሚው ዘርፍ በሀገሮቹ መሀል የበለጠ ትስስር እንዲፈጥሩ ያግዛል፡፡ፋውንዴሽኑ በአፍሪካ የዴሞክራሲ ሥርዓትን ለማጠናከር ድጋፍ ሊያደርግ ይገባል-ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም
0
2a902f8032abb97c464980e640ddda47
fe99806c32e36efe98f56056559f5e06
በአማራ ክልል በ 2013 ዓ.ም ከ4 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ሥራ እንደሚሳተፉ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመጤ ተምች ተወሮ ከነበረው የበቆሎና ማሽላ ሰብል ከተዘራ ማሳ ውስጥ 51 ሺህ ሄክታሩ ኬሚካል በመርጨትና በባህላዊ ዘዴ መከላከል መቻሉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የሰብል ጥበቃ ባለሙያ አቶ አሻግሬ እንዳየን የአሜሪካ መጤ ተምች ካለፈው ሰኔ አጋማሽ ጀምሮ በ57 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ በለማ የበቆሎና ማሽላ ሰብል ተከስቶ መቆየቱን አስታውሰዋል። የተከሰተውን አውዳሚ ተምችም የሰው ጉልበትን በመጠቀም በባህላዊ መንገድ እና ኬሚካል በመርጨት በሰብል ላይ ጉዳት ሳይደርስ ማስወገድ መቻሉን ተናግረዋል። በመከላከል ስራው ከ16 ሺህ ሊትር በላይ ፀረ-ተባይ ኬሚካል ጥቅም ላይ ሲውል ከ114 ሺህ የሚበልጡ አርሶ አደሮችና የግብርና ባለሙያዎች መሳተፋቸውንም ገልፀዋል። በቀሪ ስድስት ሺህ ሄክታር መሬት የሚገኘውን የአሜሪካ መጤ ተምች በሰብል ላይ የከፋ ጉዳት ከማድረሱ በፊት የማስወገድ ስራም በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝም መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
0
36a439568214185710f84832add95c01
0ab20d8ca9c2f015a760d426270ad562
በውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት የሚስተዋሉ ችግሮችን መፍታት የሚያስችል የቅንጅት መድረክ ተቋቋመ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ባለሃብቶች ቀን በባህር ዳር ከተማ በውይይት ተከበረ። በውይይት መድረኩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ በአራቱ በግብርና ንዑስ ዘርፎች በሰብል ልማት፣ በእንስሳት ሃብት ልማት፣ በወተት ላም እርባታ እና በግብርና ማቀነባበር የተሰማሩ ባላሃብቶች ተሳትፈዋል። ውይይቱ በክልሉ ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ሰፊ እና ዘላቂ የስራ እድል ለመፍጠር ያለመ መሆኑን የክልሉ የኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ቢሮ ሃላፊ አቶ መላኩ አለበል ተናግረዋል።የክልሉን የኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለማሳደግ በግብርና ኢኮኖሚው የሚስተዋሉ ችግሮችን ከባላሃብቱ ጋር በቅንጅት መፍታት አስፈላጊ መሆኑን ሃላፊው ገልጸዋል።ዘላቂ የስራ እድል ለመፍጠር እና ምርታማነትን ለማሳደግም በግብርናው ዘርፍ ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ እና የማሌዥያን ተሞክሮ መውሰድ እንደሚገባ ጠቁመዋል።በናትናኤል ጥጋቡ
0
1dba0d3ae2a3a38b637b08a15a95745c
a7a0580c5ac5aa1809f0ba8996125c40
4ኛው ዲፕሎማቲክ ባዛር ዛሬ ይከፈታል
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የአነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች አውደ ርዕይና ባዛር ተከፈተ፡፡ባዛሩ “ሀገራዊ ጥሪ ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት’’ በሚል መሪ ቃል የተጀመረው፡፡ሜክሲኮ በፌደራል አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ማስፋፊያ ባለሥልጣን ቅጥር ጊቢ ውስጥ ነው ባዛሩ የተከፈተው።ባዛሩ ከታህሳስ 21 እስከ 27 ቀን ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚቆይ ከንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪው በማይናጋ መሰረት ላይ የተመሰረተ የኢኮኖሚ እድገት ለመመስረት የሚጫወተው ሚና እጅግ ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡በመሆኑም ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገቷን በማይናጋ መሰረት ላይ ለመጣል ለአነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪው ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ባለስልጣን በማቋቋም ዘርፉን በሙያ፣ በዕውቀትና በገንዘብ በተደራጀ መልኩ በመደገፍ ኢኮኖሚያዊ አበርክቶውን ለማሳለጥ እየሰራች ትገኛለች ተብሏል፡፡ባለስልጣኑ የተሰጠውን ሀገራዊ ተልዕኮ ለማሳካት አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች እርስ በእርሳቸው በሙያ፣ በዕውቀትና ገንዘብ እንዲደጋገፉና ከከፍተኛና ዓለም አቀፍ አምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር በማስተሳሰር የእውቀት ሽግግርና የገበያ ትስስር በመፍጠር ኢኮኖሚ እድገቱን ለማሳለጥ በተለያየ ጊዜ አውደ ርዕይና ባዛር እያዘጋጀ እንደሚሰራ የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡በዚህ ዓመትም በዓይነቱ ልዩ የሆነ ዓለም አቀፍ አምራች ኢንዱስትሪዎችከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0
bcd1afd683d8b27efa8fbd6a27f0b90e
bcd1afd683d8b27efa8fbd6a27f0b90e
ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ የደደቢትን 100% የአሸናፊነት ጉዞ ገትቷል
የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ መካከለኛ – ሰሜን ዞን 15ኛ ሳምንት ትላንት እና ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ቀጥሏል፡፡ ትላንት በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ቅድስት ማርያም እቴጌን 2-1 ሲያሸንፍ መከላከያ ኢትዮጵያ ቡናን 6-0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኤሌክትሪክን 4-0 በመርታት ከደደቢት ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ 5 አጥብቧል፡፡ ቀጥሎ በተካሄደው የደደቢት እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ አሸንፏል፡፡ ደደቢት በሎዛ አበራ ግብ ቀዳሚ መሆን ቢችልም ትዕግስት ዘውዴ እና ትመር ጠንክር ያስቆጠሯቸው ግቦች የደደቢትን የውድድር ዘመኑ 100% ጉዞ አሰናክሎታል፡፡የሊጉ 14ኛ ሳምንት ነገ በሚደረግ ጨዋታ ሲጠናቀቅ ሙገር ሲሚንቶ ከልደታ ክ/ከተማ ይጫወታሉ፡፡ ዳሽን ቢራ ደግሞ በዚህ ሳምንት አራፊ ቡድን ነው፡፡ ቅድስት ማርያም 2-1 እቴጌ መከላከያ 6-0 ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 4-0 ኤሌክትሪክ ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ደደቢትአርብ ሚያዝያ 28 ቀን 2008 ሙገር ሲሚንቶ ከ ልደታየደረጃ ሰንጠረዥ
1
bed3a665799f7191be5717d6b21453fe
356a80c1440057bf2e621f49c7e99d45
በሴቶች ፕሪምየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ሀዋሳን አሸነፈ
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ወደ ሶዶ ያቀናው ደደቢት 2-1 በሆነ ውጤት አሸንፎ ደረጃውን አሻሽሏል፡፡ የደደቢትን ሁለቱም ግቦች ከመረብ ያሳረፈው ናይጄርያዊው አጥቂ ሳሙኤል ሳኑሚ በፍፁም ቅጣት ምት ነው፡፡ የወላይታ ድቻ ብቸኛ ግብ በ61ኛው ደቂቃ የተገኘችውም በፍፁም ቅጣት ነው፡፡ደደቢት ድሉን ተከትሎ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ እየቀረው ደረጃውን በ2 አሻሽሎ ወደ 6ኛ ደረጃ ሲያሻሽል ድቻ ደግሞ ወደ 7ኛነት አሽቆልቁሏል፡፡ሊጉን ሲዳማ ቡና በ35 ነጥብ ሲመራ የከፍተኛ ግብ አግቢነቱን የቡናው ቢንያም አሰፋ በ13 ግቦች ይመራል፡፡
0
c11f2a6210f890929b92c41ef40c43ca
66c8979126227900df54e0288f7e90cb
የማህበረሰቡን ፍላጎት ያላማከሉ ኢንቨስትመንቶች ላይ ቁጥጥር ሊደረግ እንደሚገባ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፡- የአፍሪካን ፈጣን ለውጥ እና ዕድገት ለማረጋገጥ ለአህጉሪቱ ወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ በትኩረት መረባረብ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳስበዋል።ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት መሪዎች፣ትላልቅ የዓለም አቀፍ ኩባንያ ኃላፊዎች እየተሳተፉ ባሉበት በሲውዘርላንድ ዳቮስ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ የዕድገት ፕላትፎርም የምክክር መድረክ ላይ እንደተናገሩት፣ ለአህጉሪቱ ፈጣን ዕድገት በወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ ላይ በትኩረት መረባረብ እንደሚገባ አሳስበዋል።በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወጣቶች በየዓመቱ የስራ ዕድል እንዲፈጠርላቸው መንግሥት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፣እየተከናወኑ ያሉ መልካም ተሞክሮዎችንም ለተሳታፊዎቹ ገልጸዋል።በቀጣይ የአፍሪካ የዕድገት ፕላትፎርም ከተቀመጠለት የጊዜ ወሰን አኳያ ሃገራት ስኬታማ ልምዶችን እና ውጤታማ ተሞክሮዎችን የሚጋሩበት መድረክ ሊፈጠር እንደሚገባም አስታውቀዋል።የዓለም ኢኮኖሚክ ፎረም የአፍሪካ ምዕራፍ እ.ኤ.አ በመጪው መስከረም 2020 አዲስ አበባ እንደሚካሄድ የጠቆሙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለተሻለ ልምድ ልውውጥ መልካም አጋጣሚ እንደሚፈጥር ተናግረዋል።በአፍሪካ ዕድገት ማዕቀፍ ውስጥ እ.ኤ.አ 2025 ዓ.ም በዋናነት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ የሚያጎለብት ፕላትፎርም መቋቋሙ መጠቆሙን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የፌስቡክ ገጽ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።አዲስዘመን ጥር 14/2012 በጋዜጣው ሪፖርተር
0
51664d598e1d1d557cff77956d2fd62c
ac362e728029a95cdb4d94cad44407fe
በጎንደር የጥምቀት በዓል ላይ በተኩስ የተቀናጀ ከፍተኛ ፍንዳታ ለመፈፀም በዝግጅት ላይ የነበሩ ሁለት የጥፋት ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ
በጋምቤላ ክልል በጁንታው ታቅዶ የነበረ የጥፋት ሴራ መክሸፉ ተገለጸ፡፡ባሕር ዳር፡ ኅዳር 17/2013 ዓ.ም (አብመድ) በጋምቤላ ክልል በህወሃት ጁንታ ታቅዶ የነበረ የጥፋት ሴራ በህዝቡና በጸጥታ ኃይሉ የተቀናጀ ጥረት ማክሸፍ መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስታወቁ።ጁንታው በክልሉ ዘርግቶት የነበረውን የጥፋት መረብ ሙሉ ለሙሉ ለመበጣጠስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።ርዕሰ መስተዳደሩ እንዳሉት በጁንታው ታቅዶ የነበረው የጥፋት ሴራ መረጃ ቀድሞ በመድረሱ በጸጥታ ኃይል አስፈላጊው ጥናት ተካሄዶ ሴራውን ማክሸፍ ተችሏል።“በዚህም ችግር ሊፈጥሩ የነበሩ አብዛኛዎቹ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓል“ ብለዋል። ቀሪዎቹን ለመያዝም በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝም ርዕሰ መስተዳደሩ ገልጸዋል።
0
618182458464ca6a6d173a3c9e14e4b2
618182458464ca6a6d173a3c9e14e4b2
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሊግ 2ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ፕሮግራም
ምስራቅ ዞንእሁድ 06/06/0809፡00 – ካሊ ጅግጅጋ ከ አሊ ሐብቴ ጋራዥ (ጅግጅጋ)09፡00 – መተሃራ ስኳር ከ ወንጂ ስኳር (መተሃራ)09፡00 – ሞጆ ከተማ ከ ሶማሌ ፖሊስ (ሞጆ)09፡00 – ቢሾፍቱ ከተማ ከ ሐረር ሲቲ (ቢሾፍቱ) ሰሜን ዞን ‹‹ምድብ ለ››እሁድ 06/06/0809፡00 – ሶሎዳ አድዋ ከ ትግራይ ውሃ ስራ (አድዋ)09፡00 – ደሴ ከተማ ከ ላስታ ላሊበላ09፡00 – ሽሬ እንዳስላሴ ከ ዋልታ ፖሊስ (ሽሬ) ማዕከላዊ ዞን ‹‹ምድብ ለ››ቅዳሜ 05/06/0809፡00 – ቦሌ ገርጂ ዩኒየን ከ አዲስ ከተማ (አበበ ቢቂላ)እሁድ 06/06/0809፡00 – ሆለታ ከተማ ከ ወልቂጤ ከተማ (ሆለታ)09፡00 – ጨፌ ዶንሳ ከ አራዳ (ጨፌ ዶንሳ)09፡00 – አምቦ ከተማ ከ ወሊሶ ከተማ (አምቦ) ደቡብ ዞን ‹‹ምድብ ለ››እሁድ 06/06/0809፡00 – ጎፉ ባሪንቼ ከ ኮንሶ ኒውዮርክ (ጎፉ)09፡00 – ቡሌ ሆራ ከ ወላይታ ሶዶ (ቡሌ ሆራ)09፡00 – ሃምበሪቾ ከ ጋርዱላ (ሀምበሪቾ)09፡00 – ሮቤ ከተማ ከ ዲላ ከተማ (ሮቤ) ሰሜን ዞን ‹‹ምድብ ሀ››ቅዳሜ 05/06/0809፡00 – አማራ ፖሊስ ከ ዳባት ከተማ (ባህርዳር)እሁድ 06/06/0809፡00 – ዳሞት ከተማ ከ ደብረማርቆስ ከተማ (ፍኖተ ሰላም)09፡00 – ደባርቅ ከተማ ከ አምባ ጊዮርጊስ (ደባርቅ) ማዕከላዊ ዞን ‹‹ምድብ ሀ››እሁድ 06/06/0804፡00 – ለገጣፎ ከ ንፋስ ስልክ (ለገጣፎ)09፡00 – ቱሉ ቦሎ ከ ዱከም ከተማ (ቱሉ ቦሎ)ሰኞ 07/06/0809፡00 – ልደታ ከ ቡታጅራ ከተማ (አበበ ቢቂላ)ማክሰኞ 08/06/0809፡00 – የካ ከ መቂ ከተማ (አበበ ቢቂላ) -በደቡብ ዞን ምድብ ሀ የሚደረጉ ጨዋታዎች ለሌላ ጊዜ ተላልፈዋል፡፡ ይ ዞን ባለፈው ሳምንትም ጨዋታ አላደረገም፡፡
1
602a28a698b004f24e41fac9e704e86f
1db9333ba43d75afbc2362d5af172cef
በህንድ የሙቀት መጠን በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል
ህንድ የለውዝና የአፕል ምርቶችን ጨምሮ በ28 የአሜሪካ ሸቀጦች ላይ ተጨማሪ ቀረጥ ልትጥል መሆኑን አስታውቃለች፡፡ይህም አሜሪካ በህንድ ብረታ ብረትና አሉሙኒየም ምርቶች ላይ ለምትጥለው ከፍተኛ ቀረጥ አፃፋዊ ምላሽ የሚሆን ነው ተብሏል፡፡አዲሱ ታሪፍም ከእሁድ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑን የሀገሪቱ የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡በቅርቡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው በንግዱ ዘርፍ ለህንድ የምታደርጋቸውን የተለያዩ ድጎማዎች እንደምታቆም መግለጻቸው የሚታወስ ነው፡፡ይህን ተከትሎም ህንድ ባለፈው ዓመት እስከ 120 በመቶ የሚደርስ ታሪፍ በአሜሪካ ምርቶች ለመጨመር አቅዳው የነበረውንና በተለያዩ ምክንያቶች የዘገየውን ውሳኔ ለሰፊው ህዝብ ጥቅም ሲባል ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡የአሜሪካና የህንድ የሁለትዮሽ የንግድ ልውውጥ በባለፈው አመት 142 ቢሊየን ዶላር የነበረ ሲሆን፥ ይህም 17 ዓመት በፊት ከነበረው ቁጥር ጋር ሲወዳደር ሰባት እጥፍ ያህል ጨምሯል ነው የተባለው፡፡(ምንጭ፦ቢቢሲ)
0
80f3f41fc8cdc2724eef50890bdf39e2
e9d2638bb30647ad34123e3ca695bf66
​የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ፕሪምየር ሊግ ዛሬ ተጀምሯል
በኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ 13ኛ ሳምንት የምድብ ለ ዛሬ ከሚካሄዱ ጨዋታዎች መካከል ቦሌ በሚገኘው የቅዱስ ጊዮርጊስ የልምምድ ሜዳ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አዲስ አበባ ከተማ በ05:00 እንደሚጫወቱ ቢጠበቅም ኮሚሽነሩ በመቅረቱ ምክንያት ሳይከናወን ቀርቷል።ለጨዋታው ሁለቱም ቡድኖች ፣ የዕለቱ አራት ዳኞች ፣ ጨዋታውንም ለመከታተል ቀላል የማይባሉ ደጋፊዎች ቦታው በመታደም የጨዋታውን መጀመር እየተጠባበቁ ባለበት ሰዓት የጨዋታው ኮሚሽነር ሆነው የተመደቡት አቶ ወንድሙ ኃይሌ ቦታው ላይ ባለመገኘታቸው ምክንያት የጨዋታው ዳኞች የሁለቱም ቡድኖች የቡድን መሪዎች ጋር ተነጋግረው ቃለ ጉባኤ በመያዝ ከተፈራረሙ በኋላ ጨዋታው ሳይደረግ መሰረዙ አስገራሚ ሆኖል። ኮሚሽነሩም ” ስለመመደቤ የማውቀው ምንም ነገር የለም። አሁን የምገኘው ዲላ ከተማ ውስጥ ነው፤ ከዚህም አልተነሳውም። ” የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። ስለተፈጠረው ስህተት ምላሽ እንዲሰጡን በሊግ ኮሚቴ ከ17 እና 20 አመት በታችን በበላይነት የሚመሩት ፌ/ረዳት ዳኛ ዳንኤል ዘለቀ ለማናገር ያደረግነው ጥረት ስልካቸው ዝግ በመሆኑ ማግኘት ያልቻልን ሲሆን በኋላ ላይ ቡድኖቹ ቃለ ጉባኤ ይዘው ከተበተኑ በኋላ ለሁለቱም ቡድን አመራሮች ስልክ በመደወል ጨዋታውን ተመልሳችሁ መጫወት አለባችሁ ማለታቸውን ሰምተናል። የሊግ ኮሚቴ የውድድሮች ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ከበደም ይህን እንደማያውቁ ገልፀውልን ጨዋታው እንዲደረግ ያደረጉት ጥረት ቡድኖቹ የተበተኑ በመሆኑ ሳይሳካ ቀርቷል።ከ17 እና 20 ዓመት በታች የኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊጎች በዚህ መልኩ ትኩረት ሳይሰጠው እየቀረ ውድድሮች የሚሰረዙበት፣ ከታሰበበት ሰዓት ዘግይተው የሚጀመሩበት እና ሌሎች ችግሮችም በተደጋጋሚ እየተከሰቱበት ይገኛል። በቀጣይ ፌዴሬሽኑ ለዚህ ውድድር በቂ ትኩረት በመስጠት ውድድሮቹ በወጣላቸው መርሃ ግብር መሰረት እንዲካሄድ ጥንቃቄ እንዲደረግ መልዕክታችን ነው።
0
8a2456d499e74e9c839604f35d3ee552
8a2456d499e74e9c839604f35d3ee552
አሰልጣኝ መሠረት ማኒ የግለ ታሪክ መፅሀፍ ልታስመርቅ ነው
አሰልጣኝ መሠረት ማኒ የተጓዘችበትን የህይወት ተሞክሮ የሚያሳይ “መሠረት ማኒ የብርታት ተምሳሌት” የተሰኘ መጽሐፍ በቅርቡ ለንባብ ታበቃለች።በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት አሰልጣኝ በመሆን በሴቶች እግርኳስም ከክለብ እስከ ብሔራዊ ቡድን ድረስ በመስራት ከፍተኛ ዝና እና ስም ያተረፈችው አሰልጣኝ መሠረት ማኒ ከልጅነት እስከ እውቀት ያሳለፈችውን የህይወት ጉዞ የሚያሳይ “መሠረት ማኒ የብርታት ተምሳሌት” የተሰኘ መጽሐፍ ለአንባቢያን ልታቀርብ ነው።198 ገፅ ያዘው ይህ መጽሐፍ በቅርቡ በአዲስ አበባ እና በድሬደዋ ከተማ በሚዘጋጅ ልዩ መርሐግብር የሚመረቅ ይሆናል። አሰልጣኝ መሠረት ማኒ ባዘጋጀችው መጽሐፍ ዙርያ ለሶከር ኢትዮጵያ ይህን ብላለች“ያለፍኩበት ህይወት ብዙ ውጣ ውረዶች አሉበት። እነዚህ ውጣ ውረዶች ፣ ተሞክሮዎች እና ስኬቶች ለቀጣይ ትውልድ ማስቀመጥ መቻል አለብኝ። ከዚህ በተጨማሪም በሴትነቴ ብዙ ለፍቼ እና ደክሜ ነው እዚህ ደረጃ የደረስኩት። እነዚህ ነገሮች ዝም ብዬ ትቻቸው ተዳፍነው መቅረት የለባቸውም። የተወሰኑ ሰዎች አውቀዋቸው ብቻ እንዲቀሩም አልፈልግም። በተጨማሪም አንዳንድ ሰዎች የሚያውቁኝ በእግርኳሱ ብቻ ነው። ነገር ግን ከእግርኳሱ ውጪ በርካታ የሰራኋቸው ስራዎች አሉ። በመንግስት መስራያ ቤት እንዲሁም እራሴ የመሰረትኳቸው ለብዙ ልጆች ስኬታማነት የደከምኩባቸው ስራዎች ስላሉ ያንን ሌሎች ሰዎች እንደ ትምህርት እንዲወስዱት ማድረግ ያስፈልጋል። ሴት እህቶቼም እንዲማሩበት በማሰብ ነው መጽሐፉን ያዘጋጀውት”
1
c6d213229b082fcbd1b195e292d5fb36
1247f0a66a0774e6cad29535a011a444
ዶናልድ ያማማቶ ከኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መክረዋል
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 4/2006 (ዋ-ኢማ) – የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ አድኃኖም ከግብፁ አዲስ ተመራጭ ፕሬዘዳንት አብዱልፋታህ አልሲሲ ጋር በካይሮ ተወያዩ።ሚኒስትሩ ፕሬዘዳንቱን ጨምሮ ከሌሎች የግብፅ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በሁለቱ አገሮች መካከል ስላለው የሁለትዮሽ ግንኙነት መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።ኢትዮጵያ ከግብጽ ጋር በመተማመን ላይ የተመሰረተ ግንኙነት እንደምትፈልግ እና በተለያዩ ትብብር መስኮች ላይ በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ዶክተር ቴድሮስ በውይይቱ ላይ ገልጸዋል።ፕሬዘዳንት አልሲሲ በበኩላቸው አገራቸው ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ግንኙነት በመተማመን ላይ በመመስረት ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግሩት ገልፀዋል።በውይይቱ ላይ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ የመከሩ ሲሆን የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን ተወካዮች ያሉበት የቴክኒክ ኮሚቴ ውይይት በቅርብ ጊዜ ለመጀመር ሁለቱ ወገኖች ተስማምተዋል።በተመሳሳይ ዶክተር ቴድሮስ ከግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚስተር ነቢል ፋህሚ ጋር በሁለቱ አገራት የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መክረዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ የሁለቱን አገራት ግንኙነት ለማጠናከር ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በንግድና በቱሪዝም ዘርፍ ላይ አብረው ለመስራት ተወያይተዋል፡፡ለሁለቱ አገራት ግንኙነት መጠናከር በሁለቱም ወገን የሚገኙ የግል ዘርፍ አካላትና ባለሃብቶች በትብብር የሚሰሩበት ሁኔታን ማመቻቸት እንደሚያስፈልግም ተነጋግረዋል።ሁለቱ ሚኒስትሮች በታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ እና አጠቃላይ የትብብር ስምምነት ላይም መክረዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ በቱሪዝም ኢንቨስትመንት ላይ ተሰማርቶ ከሚገኘው አልሞይዝ ሆልዲንግ ግሩፕ ሊቀመንበር ሞስጠፋ አልሞይዝ ጋር መወያየታቸውን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ላይ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍና ማበረታቻ እንደሚያደርግም ገልፀዋል።ኢትዮጵያ እያደረገችው ያለችው ድጋፍና ትብብር የኢንቨስትመንት መስካቸውን ከቱሪዝም ዘርፍ ወደ ሌሎች መስኮች ለማስፋፋት እንደገፋፋቸውም በውይይቱ ላይ ተናግረዋል። (ኢዜአ)
0
8d24a387cd6e50c3bc2e63785215fe2a
8d24a387cd6e50c3bc2e63785215fe2a
ስደተኛ ህፃናት ወደ ትምህርት ቤት ላይመለሱ ይችላሉ ሲል ተመድ ስጋቱን ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስደተኛ ህፃናት በተለይም ሴቶች ወደ ትምህርት ቤት ላይመለሱ ይችላሉ ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ስጋቱን አስታውቋል፡፡ድርጅቱ በተለይም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ስደተኛ ህፃናት ወደ ትምህርት ቤት የመመለስ እድላቸውን አነስተኛ ያደርገዋል ሲል ነው ስጋቱን የገለፀው።ከስደተኛ ህፃናት ግማሽ ያክሉ የኮሮና ቫይረስ ከመከሰቱ ቀደም ብሎ በነበሩ ጊዜያትም ትምህርት ቤት ያልገቡ መሆናቸውን ሪፖርቶች ያመለክታሉ።ሪፖርቱ በዓለም ላይ ከሚገኙ ስደተኞች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑትን የሚያስተናግዱ 12 ሀገሮችን መረጃ በመጠቀም ከ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ወይም 48 በመቶ ለትምህርት የደረሱ ህጻናት እንደማይማሩ ገልጿል።በአሁኑ ወቅት የኮሮና ቫይረስ የሚያደርሰው ተጽዕኖ በስደተኞች ይበልጥ የከፋ መሆኑን ያስታወቀው ተመድ፥ ህጻናትን በተለይም ሴቶችን ከትምህርት ውጭ ሊያደርግ እንደሚችል ነው ያመላከተው።ምንጭ፦ አልጄዚራ
1
338902af3849c81628e32f138f3636fb
0b9701032793c0c6f53a7d8ce3159bc5
ኢንስቲትዩቱ 82 ቴክኖሎጂዎችንና ምክረ ሐሳቦችን ማሠራጨቱን አስታወቀ
ቢሾፍቱ፡- በ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት ከጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪው 153 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ኢንስቲትዩት የበጀት ዓመቱ አፈጻጸም ትናንት በቢሾፍቱ ከተማ ሲገመግም እንደገለጸው፣በጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ 240 ነጥብ ሦስት ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት አቅዶ 63 በመቶ በማሳካት 153 ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር አግኝቷል።ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ44 ነጥብ 47 ሚሊዮን ዶላር ጭምሪ አድርጓል፤ ይህም የ40 ነጥብ 8 በመቶ ዕድገት ማሳየቱን በሪፖርቱ ተገልጧል፡፡ የኢትዮጵያ ጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ስለሺ ለማ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ኢንስቲትዩቱ የውጭ ምንዛሪ ዕድገቱን ለመጨመር የበቃው በሥልጠና እና በቴክኖሎጂ የታዘገ የሰው ኃይል በመጠቀሙ ነው።ለዚህም ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና ከሌሎች የምርምር አካላት ጋር በቅንጅት ሰርቷል።ተቋሙ የውጭ ምንዛሪ ማስገኘት ብቻ ሳይሆን ለህብረተሰቡ የሥራ ዕድል በመፍጠርም ዕድገት ማሳየቱን ገልጸዋል። እንደ ዳይሬክተሩ ገለጻ፤ ኢንስቲትዩቱ ዘርፉን ለማሳደግ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ጋር እየሰራ ነው።ግንባታቸው የተጠናቀቁ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለባለሀብቶች ለመስጠት እየተሰራ ነው።በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚሰሩ ባለሙያዎች ተገቢውን ክህሎት እንዲኖራቸው ተከታታይ ሥልጠና ይሰጣል። ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጨርቃጨርቅ ዘርፍ የትምህርት ክፍል የሚሰለጥኑ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ከኢንስቲትዩቱ ሥልጠና እንደሚያገኙ አቶ ስለሺ ገልጸዋል።የጨርቃጨርቅ ፋብሪካዎች ባሉበት ቦታ የተግባር ልምምድ ያደርጋሉ።የመመረቂያ ጽሑፋቸውንም የሚሰሩት በፋብሪካዎች ላይ ነው።ተማሪዎቹ ለተግባር ልምምድ በወጡበት ፋብሪካም ሊቀጠሩ ይችላሉ።በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለሚሰጠው የጨርቃጨርቅ ትምህርት ክፍል ኢንስቲትዩቱ የሥርዓተ ትምህርት ቀረጻ ላይ እንደሚሳተፍም ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። በ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት ከሀገር ውስጥ ባለሀብቶች 60 ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ታቅዶ 43 ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ዶላር ተገኝቷል።አዲስ ዘመን ሀምሌ 20/2011
0
350f73aecba596883e973e7cee98184f
a73ab7b74f1d39afb83c8fbd83d84b6e
ፋሲል አስመራ ላይ የወዳጅነት ጨዋታ ለማድረግ ጠየቀ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በወዳጅነት ጨዋታ ከዛምቢያ እና ታንዛኒያ ጋር እንደሚያደርግ ተነግሯል፡፡ ዋሊያዎቹ ጋቦን ለምታዘጋጀው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በምድብ ማጣሪያው ሰኔ 7 ከሌሴቶ ጋር ለሚደርገው ጨዋታ የሚጠቅሙ የተባሉ ሁለት የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች የሚያደርግ ይሆናል፡፡ ዋሊያዎቹ ከ2012 የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ዛምቢያ ጋር ከሰኔ 1-4 ባሉት ቀናት የሚጫወቱ ይሆናል፡፡ የታንዛኒያ ብሄራዊ ቡድን ከግንቦት 27 ጀምሮ አዲስ አበባ ላይ ልምምድ ይሰራል፡፡ ታይፋ ስታርስ በሚል ስም የሚታወቁት ታንዛኒያዎች ከግብፅ ጋር ላለባቸው አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ጨዋታ ከኢትዮጵያ ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ተነግሯል፡፡ ታንዛኒያ እና ዛምቢያ አሁን እየተደረገ ባለው የኮሳፋ ዋንጫ ላይ ተሳትፎ አድርገዋል፡፡ በቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ማርት ኖይ የሚሰለጥነው የታንዛኒያ ብሄራዊ ቡድን በኮሳፋ ዋንጫ ከምድቡ ማለፍ አልቻለም፡፡ በሆነር ጃንዛ የሚመሩት ቺፖሎፖሎዎቹ በሩብ ፍፃሜ በናሚቢያ ተሸንፈው ከውድድሩ ውጪ ሆነዋል፡፡ ኢትዮጵያ ምድብ ውስጥ ያሉት ሲሸልስ እና ሌሴቶ በኮሳፋ ዋንጫ ከምድባቸው ማለፍ አልቻሉም፡፡ ሁለቱ የወዳጅነት ጨዋታዎች ኢትዮጵያን እንደሚጠቅሙ ታምኖበታል፡፡የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን ፕሬዝደንት አቶ ጁነዲ ባሻ ዛሬ በግል የትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ፌድሬሽኑ የወዳጅነት ጨዋታ ለዋሊያዎቹ ለማዘጋጀት እየሰራ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡‹‹ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለብሔራዊ ቡድኑ የቻን 2016 እና የአፍሪካ ዋንጫ 2017 የማጣሪያ ጨዋታዎች ዝግጅት አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ተዘጋጅቷል:: የወዳጅነት ጨዋታዎችን ለማድረግም ከስምምነት ደርሰናል:: ››
0
2ecbeb34c7978e87e38c8cdff4097a4d
0394b315fdb2ff2632bb8902119f5bd0
ጠ/ሚ ዐቢይ ሆሳዕና ከተማ ገቡ
ሀዲያ ሆሳዕና በሜዳው ማድረግ የነበረበትን ጨዋታ በቅጣት ምክንያት በገለልተኛ ሜዳ እንዲጫወት በዲሲፒሊን ኮሚቴ ተወስኖበታል፡፡ ቅጣቱን ተከትሎ በ23ኛው ሳምንት ሃዲያ ሆሳዕና በሜዳው ከአዳማ ጋር መጫወት የሚገባውን ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ የሚያካሂድ ይሆናል፡፡ለቅጣቱ ምክንያት የሆነው ሀዲያ ሆሳዕና ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ከተደረገው ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የክለቡ ደጋፊዎች በክለቡ አመራር ላይ ባነሱት ተቃውሞ በተፈጠረው ግርግር ነው፡፡በዕለቱ የተከሰተው ግርግር በቶሎ ባለመብረዱ ምክንያት የፀጥታ ሃይሎች ግርግሩን ለማብረድ የአስለቃሽ ጋዝ እስከመጠቀም ደርሰው እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡ሀዲያ ሆሳዕና በ21ኛው ሳምንት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሸነፉን ተከትሎ 5 ጨዋታ እየቀረው ከኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መውረዱን ማረጋገጡ ይታወቃል፡፡
0
ff4e4444397778551e8345ac43488d74
d838baba7af6f57f767eae8bbd181463
የተመድ የፀጥታው ጥበቃ ም/ቤት ከፕሬዚዳንት ትራምፕ ጋር ይገናኛሉ
ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ እአአ በ2015 ከኢራን ጋር የተደረሰውን የኑክሊየር ስምምነት እንደማይቀበሉ በቀጣዮቹ ቀናት ውስጥ ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። ለዚህ ውሳኔያቸውም ለምክር ቤቱ የ60 ቀናት የጊዜ ገደብ በመስጠት ቴህራን ላይ የተጣለው የዩናይትድ ስቴትስ ማዕቀብ ስለሚቀጥልበት ሁናቴ ከውሳኔ ይደረሳል ተብሏል።ፕሬዚደንቱ ይህን ጉዳይ በሚቀጥሉት አራት ቀናት ውስጥ መወሰን እንዳለባቸው ህጉ ይጠይቃል፤ ዋይት ኃውስ ግን፣ ቀደም ብሎ ሊወሰን እንሰሚችልም አመልክቷል።ፕሬዚደንቱ ኢራን አስመልክቶ ከአንድ አጠቃላይ ውሳኔ ላይ እንደደረሱ የዋይት ኃውስ ቃል አቀባይ ሳራ ሃከቤ ሳንደርስ አመልክተው፣ “ኢራን መጥፎ ተዋናይ መሆኗን ግንዛቤ ላይ ደርሰዋል” ሲሉ ገልፀዋል።ፕሬዚደንት ትራምፕ ባለፈው ወር በተካሄደው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ፣“ከኢራን ጋር የተደረሰው የኑክሊየር ጦር መሳሪያ ስምምነት፣ ለዩናይትድ ስቴትስ ትልቅ ማፈሪያ ብቻ ሳይሆን፣ ወደ አንድ ወገን ያጋደለ ኢ-ፍትሃዊም ነው” ማለታቸው አይረሳም።
0
0930a3e225c541959b9119cd50c9b6f4
cab94a1611c59a55481ffa5b6d65d87b
ኢትዮጵያዊያን ዳኞች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያን እንዲመሩ ተመርጠዋል
ኅዳር 4 በኒያሜው ስታድ ጀነራል ሴኒ ኮንቼ ስታዲየም ላይ የሚደረገውን የኒጀር እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጨዋታን የላይቤሪያ ዜግነት ያላቸው ዳኞች ይመሩታል፡፡የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ እየተመራ ለካሜሩኑ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ልምምዱን አዲስ አበባ በሚገኘው የካፍ አካዳሚ እየሰራ ቀናቶችን አስቆጥሯል፡፡ ቡድኑ ከልምምድ ባለፈም በወዳጅነት ጨዋታ ባለፈው ሐሙስ ከዛምቢያ አቻው ጋር የተገናኛ ሲሆን በነገው ዕለትም በአዲስ አበባ ስታዲየም ዛምቢያን በድጋሚ ይገጥማል፡፡ብሔራዊ ቡድኑ በቀጣዮቹ ሦስት ሳምንታት ልምምዱን እዚሁ አዲስ አበባ ላይ ካከናወነ በኃላ ህዳር አራት ላይ ኒጀርን ይገጥማል። ካፍ ትላንት ምሽት ይፋ እንዳደረገው ከሆነም ይህን ጨዋታ አራት የላይቤሪያ ዜግነት ያላቸው ኢንተርናሽናል ዳኞች ይመሩታል፡፡ የ29 ዓመቱ ሀሰን ዚናህ ኮርኔ በዋና ዳኝነት ጨዋታውን ሲመሩት ሴኮህ ካኒ እና ዩኤል ዎንካ ረዳቶቹ ፣ ጆርጅ ሩጀርስ ደግሞ አራተኛ ዳኛ በመሆን ተመድበዋል፡፡ የብሩኪናፋሶ ዜግነት ያላቸው ያሜኦጎ ኮኦዶጉ ደግሞ የጨዋታው ኮሚሽነር ሆነዋል።በተያያዘ ዜና ኢትዮጵያዊያን ዳኞች በሦስተኛው ዙር የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች የልተመደቡ ሲሆን በአንፃሩ ሠለሞን ገብረስላሴ ናይጄሪያ ከሴራሊዮን የሚያደርጉትን ጨዋታ ይታዘባሉ።
0
d997e6e2c386148ed65dfb67f6f031ac
d997e6e2c386148ed65dfb67f6f031ac
የአፍሪካ ህብረት የቡርኪናፋሶ ጦር በ2 ሳምንት ውስጥ ስልጣን እንዲያስረክብ አሳሰበ
ቡርኪናፋሶን ለ27 አመታት የመሩት ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓዎሬ በህዝብ አመፅ ከስልጣን መውረዳቸውን ተከትሎ የአገሪቱ የጦር ሃይል ስልጣን የያዘበት አካሄድ ህገ መንግስታዊ ስርዓትን የተከተለ አይደለም ሲል የተቃወመው የአፍሪካ ህብረት፤ ጦሩ በሁለት ሳምንታት ጊዜ ውስጥ ለሲቪል መንግስት ስልጣን እንዲያስረክብ ቀነ ገደብ ማስቀመጡን ቢቢሲ ዘገበ፡፡ባለፈው ማክሰኞ ከተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ከንቅናቄ መሪዎች ጋር ውይይት ያደረጉት የአገሪቱ የጦር ሃይል መሪ ሌ/ኮሎኔል አይዛክ ዚዳ በተቀመጠው ቀነ ገደብ ስልጣን እንደሚያስረክቡ ቃል ገብተዋል፡፡የአፍሪካ ህብረት በበኩሉ፤ ጦሩ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ስልጣኑን የማያስረክብ ከሆነ፣ ቡርኪናፋሶን ከህብረቱ አባልነት ከማገድ አንስቶ በጦር መኮንኖች ላይ የጉዞ ማዕቀብ እስከመጣል የሚደርስ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል፡፡ ድንገት የተቀሰቀሰው የቡርኪናፋሶ ህዝባዊ አመጽ ብሌስ ኮምፓዎሬን ከስልጣን ማውረዱን ተከትሎ፣ አገሪቱን የማስተዳደሩን ስልጣን የተረከበው የጦር ሃይል በአፋጣኝ ስልጣኑን ለተገቢው መሪ እንዲያስረክብ ሁኔታዎችን የማመቻቸት አላማ የያዘው የምዕራብ አፍሪካ አገራት መሪዎች የልኡካን ቡድን፣ ወደ አገሪቱ በማምራት በጉዳዩ ዙሪያ መምከሩን ዘገባው ገልጿል፡፡ጦሩ ስልጣኑን በአፋጣኝ እንዲያስረክብ ለማግባባት ወደ ቡርኪናፋሶ ያመሩት የጋና፣ የናይጀሪያና የሴኔጋል መሪዎች ከትናንት በስቲያ ከጦር ሃይሉ መኮንኖች፣ ከሲቪል ማህበረሰብ አካላት፣ ከጎሳ መሪዎችና ከተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ጋር መወያየታቸውንና ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በመጪው አመት ህዳር ወር ላይ እስከሚካሄድ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም ስምምነት ላይ መደረሱን ዘገባው ጠቁሟል፡፡የአፍሪካ ህብረት የጸጥታው ምክር ቤትም በወሩ መጨረሻ በሚጠራው ስብሰባ አገሪቱን ከቀውስ ለማዳን በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ እንደሚመክርም ዘገባው አክሎ ገልጿል፡፡ፕሬዚዳንት ብሌስ ኮምፓዎሬ፤ ህገመንግስቱን በማሻሻል ያለ አግባብ በቀጣዩ የአገሪቱ ምርጫ ለመወዳደር መሞከራቸውን ተከትሎ፣ ባለፈው ሳምንት በአገሪቱ በተቀሰቀሰው የህዝብ ተቃውሞ ከስልጣን መውረዳቸው ይታወሳል፡፡
1
0bb49014b45e618ffe7b49c5d1d490fa
0bb49014b45e618ffe7b49c5d1d490fa
የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ከግድያ ሙከራ ተረፉ
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት ዳይሬክተር አሊ ባክሂት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሸከርካሪ መንገድ ላይ በነበረበት ወቅት ሙከራው እንደተረገበት በመግለፅ፤ ሆኖም ምንም አይነት ጉዳት እንዳላጋጠመ ገልፀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃመዶክ ወደ ቢሮዋቸው እያቀኑ በነበረበት ወቅት የግድያ ሙከራው እንደተረገባቸው አልጀዚራ ዘግቧል። ሆኖም እስከአሁን በጠቅላይ ሚኒስትሩ ላይ ለተደረገው የግድያ መከራ ሃላፊነቱን የወሰደ አካል የለም። በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን የወጡ ተንቀሳቃሽ ምስሎች የሱዳን ባለስልጣናት የሚጠቀሟቸው ሁለት ነጭ ተሸከርካሪዎች በጎዳና ላይ ቆመው የሚታዩ ሲሆን፥ አንደኛው በመስኮት በኩል ጉዳት አጋጥሞታል ፣ ሌላኛው ተሸከርካሪም በጥቃቱ ከፍተኛ ጉዳት አጋጥሞት እንደሚታይ ተጠቁሟል።
1
0d86ec40c2af63443a675ac144122eb9
05875832aa4763d48651c4038037aa9a
ሱዳን ለተጎጂ ቤተሰቦች 30 ሚሊዮን ዶላር ልትሰጥ ነው
በምስራቅ አፍሪካ ለአንበጣ መከላከል የሚውለው ወጭ በእጥፍ አድጎ 138 ሚሊዮን ዶላር መድረሱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተ.መ.ድ.) የምግብና እርሻ ድርጅትን ጠቅሶ ሲጂቲኤን ዘግቧል፡፡ በቀጣይ አራት ወራት ውስጥ መንግስታት አውዳሚ ነፍሳትን ለማጥፋት ገንዘቡ ይፈልጋሉ ያለው ድርጅቱ እስካሁን የተገኘው እርዳታ 33 ሚሊዮን ዶላር ብቻ ነው ብሏል፡፡ የአለም የምግብና እርሻ ድርጅት “በየቀኑ ብዙ ሀገሮች እየተጠቁ ነው፤ በዚህ ሳምንት እ.ኤ.አ ከ1994 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የአንበጣ መንጋ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ገብቷል ብሏል፡፡ አንበጣ በኬንያ፣ በኡጋንዳ፣ በኢትዮጵያ፣ በሶማሊያና በደቡብ ሱዳን “የአመቱን አስፈላጊ ሰብል እያወደመ ” መሆኑን ድርጅቱ አስታውቋል፡፡ እንደ ድርጅቱ ከሆነ አንበጣ በምግብ ዋስትና ላይ የሚያደርሰውን ኪሳራ ለመመለስ የሚወጣው ወጭ፣ የእንበጣን መስፋፋት ለመግታት ከሚወጣው ወጭ በ15 እጥፍ ይበልጣል፡፡
0
b53b76d935ddc0241d056dbf9e648942
b53b76d935ddc0241d056dbf9e648942
የብስክሌት ኮርቻ ቀበኛው
ሌባ ላመሉ ዳቦ ይልሳል እንዲሉ አመለኛ ሌባ ያገኘውን ከመስረቅ ወደኋላ አይልም። ታዲያ ሌብነት ሁሌም አይቀናምና አንድም በሰዎች መደብደብን ባስ ሲልም በፖሊስ መያዝና ለአስር መዳረግን ያስከትላል። ሌባ ከትንንሽ እቃዎች አንስቶ አስከ ከፍተኛ ውድ እቃዎች ድረስ ፤ ከትንሽ አስከ ከፍተኛ ገንዘብ ድረስ ይሰርቃል። አንዳንድ ሌባዎች የሚሰርቋቸው እቃዎች ግን እንግዳና ያልተለመዱ ሆነው ‹‹ምን ሊያደርግላቸው ነው?›› የሰረቁት ያሰኛሉ። ከሰሞኑ ኦዲቲ ሴንትራል ይዞት የወጣው መረጃም ይህንኑ ያመለክታል። ነገሩ እንዲህ ነው፤ የ57 ዓመቱ ጃፓናዊ የከባድ መኪና አሽከርካሪ ሂሮዋኪ ሱዳ ከወራት በፊት በአንድ የባቡር ጣቢያ በርካታ ብስክሌቶች በሚቆሙበት ቦታ ግምታቸው 8 ሺ የጃፓን የን ወይም 75 የአሜሪካ ዶላር የሚያወጡ የሁለት ብስክሌቶች ኮርቻ ወይም መቀመጫ ሲሰርቅ በቅኝት ካሜራ በመታየቱ በፖሊስ በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል። ሱዳ ድርጊቱን መፈ ፀሙን ያመነ ሲሆን ባል ተለመደ ሁኔታ የብስ ክሌት ኮርቻዎችን ወይም መቀመጫዎችን ያውም ለሃያ አምስት ዓመታት ሲሰርቅ መቆየቱን ለፖሊስ አስታውቋል። የሚገርመው ደግሞ የሰረቃቸውን እቃዎች በሙሉ በአንድ ላይ በመሰብሰብ በሚ ማርክ መልኩ እንዳስቀ መጣቸውም ለፖሊስ መና ገሩ ግርምትን ፈጥ ሯል። ‹‹የብስክሌት ኮርቻ ዎችን መስረቅ የጀመርኩት ከዛሬ ሃያ አምስት ዓመት በፊት በቶኪዮና ኦሳካ ነው። ስርቆቱን የጀመርኩትም በሥራ የሚገጥመኝን ውጥረት ለመቀነስ በሚል ሲሆን፣ በኋላ ላይ ግን ኮርቻዎቹን ሰርቄ መሰብሰብ ስጀምር ደስታን አጎናፅፎኛል›› ሲል ሶዳ ለፖሊስ ቃሉን ሰጥቷል። የ57 ዓመቱ የከባድ መኪና አሽከርካሪ የሚሰርቃቸውን የብስክሌት ኮርቻዎች ተከራይቶ ወደሚያስቀምጥበት ቦታ ፖሊሶችን መርቶ አሳይቷል። በቦታው 5 ሺ 800 የሚሆኑና ላለፉት ሃያ አምስት ዓመታት የተሰረቁ ኮርቻዎች መገኘታቸው ተረጋግጧል። የአሽርካሪነት ሞያውን በመጠቀም በጃፓን የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የብስክሌት ኮርቻዎችን ሲስርቅ መቆየቱንም ለፖሊሶች አስረድቷል። ከዚህ በፊትም ሌላ ጃፓናዊ በተመሳሳይ በአንድ ዓመት ውስጥ 159 የሚሆኑ የብስክሌት ኮርቻዎችን በመስረቅ መነጋገሪያ ሆኖ እንደነበርም መረጃው አስታውሷል። አዲስ ዘመን መጋቢት 1/2012አስናቀ ፀጋዬ
1
90f0947f521a8d7594a93232630b4817
6d069b3182f1820826ff25410816aa22
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለመንግስት ምስጋና አቀረበ
1495ኛው የነብዩ መሃመድ የልደት በዓል (መውሊድ) በተለይም በአዲስ አበባ በታላቁ አንዋር መስጊድ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጅ ዑመር እድሪስ በክብረ በዓሉ ላይ ለምዕመኑ ባስተላለፉት መልዕክት የመውሊድ በዓልን የምናከብረዉ የነቢዩ መሐመድን አስተምህሮት በመተግበርና ተምሳሌታዊነቱን በማስቀጠል ነው ብለዋል።
0
2eaa031e815fb76d2ce929ba2cb4b940
2eaa031e815fb76d2ce929ba2cb4b940
ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት ወጣች
የብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት መውጣት ወይንም “ብሬኤግዚት” ከህብረቱ የመውጣት ህዝበውሳኔ ከተካሄደ ከሶስት አመታት በኋላ እውን ሆኗል፡፡ ከ47 አመታት የአውሮፓ ህብረት የአባልነት ቆይታ በኋላ ብሪታኒያ ህብረቱን ለቃ መውጣቷን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ ሀገሪቱ ከህብረቱ ለመውጣት ህዝበውሳኔ ካካሄደች በኋላ ከህብረቱ ለመውጣት ያደረገችው ጥረት ለሶስት አመታት ሳይሳካ ቀርቷል፡፡ ይህ ታሪካዊ ክስተት በብሪታኒያ በደስታትና በታቃውሞ የታጀበ ሆኖ አልፏል፡፡ በሀዘን የተዋጡት የስኮትላንድ ነዋሪዎች ሻማ በማብራት ሀዘናቸውን ሲገልጹ፣ በተቃራኒው ደግሞ የብሪታኒያን ከህብረቱ መውጣት የሚደግፉ በለንደን ፓርላማ አደባባይ ደስታቸውን ገልጸዋል፡፡ የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ሀገሪቱን በአንድነት ወደፊት እንደሚመሯት ቃል ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሪታኒያ ከህብረቱ ከመውጣቷ አንድ ሰአት በፊት በማህበራዊ ሚዲያ ባስተላለፉት መልእክት ”ይሄ ለብዙ ህዝብ ደስታን የሚፈጥርና ይሆናል ብለው የማያስቡት ክስተት ነው” ብለዋል፡፡ በርግጥ በክሰተቱ የተረበሹና የከሰሩ መኖራቸውንም ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ገልጸዋል፡፡ እንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገላጻ ብሪታኒያ ከህብረቱ ለመውጣት ያደረገችው ትንቅንቅና የፖለቲካው ውጣውረድ በቀላሉ አያልቅም ብለው ሲሰጉ የነበሩ ሶስተኛ ቡድኖች፣ ምናልባትም ትልቅ ቁጥር ያላቸው ዜጎችም ነበሩ፡፡ ብሪታኒያ ከህብረቱ ለመውጣት ስትወስን ህብረቱ ለሀገሪቱ በማይመችበት ደረጃ ላይ በመድረሱ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡
1
390f949a394bec65253bd8beefaefdef
a5dd340934f1fc1fc821ca792e286116
የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ መግለጫ
የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማትን ማሸነፋቸውን ተከትሎ ሽልማት አበርክተውላቸዋል፡፡የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር እና የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ ስጦታውን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አበርክተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል የሰላም ተሸላሚ በመሆናቸውን አባላቱ መደሰታቸውን የገለፁት አቶ ለማ ፤ ሽልማቱ ለኢትዮጵያ ህዝብ ትግል የተሰጠ እውዕና መሆኑን ገልፀዋል፡፡በተያየዘ ዜና የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል።ማዕከላዊ ኮሚቴው የክልሉ መንግስት የስራ አፈፃፀምን በመገምገም አቅጣጫ እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል፡፡በተጨማሪም በለውጥ ጉዞ ላይ ባጋጠሙ ችግሮች ዙሪያ በመምከር የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከኦሮሚያ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
0
e9ed0c35dff76e348b1dd9ed2694af6c
e9ed0c35dff76e348b1dd9ed2694af6c
የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ ተያዥ በሶማሊያ
የመጀመሪያውን የኮሮናቫይረስ ተያዥ ማግኘቱን የሶማሊያ መንግሥት ዛሬ አስታወቀ። የጤና ሚኒስትሯ ፎዚያ አቢካር ሞቃዲሾ ውስጥ ባደረጉት ጋዜጣዊጉባዔ ወረርሽኙ ካለባቸው ሃገሮች መካከል ከአንዱ የተመለሰ ሶማሊያዊ ቫይረሱ እንዳጠቃው በምርመራ ተረጋግጧል ብለዋል።ኮሮናቫይረስ በብዛት ከተዛመተባቸው ሃገሮች የተመለሱ ዜጎቻችን ለጥንቃቄ አውሮፕላን ማረፊያው ውስጥ እንዲቆዩ አድርገን ነበር። እናም ናሙና ለምርመራ ተወስዶ ዛሬ ጠዋት ባገኘነው ውጤት መሰረት እንድ ሰው ለቫይረሱ የተጋለጠ ሆኖ ተገኝቷል ብለዋል።የሶማሊያ መንግሥት የግለሰቡን ማንነት አይግለፁ እንጂ ባለፈው ሳምንት የጤና ጥበቃ ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ ከቻይና የመጡ ሶማሊያውያን ለይቶ ማቆያ ውስጥ ይዘናቸዋል ሲል አስታውቆ ነበር።ሶማሊያ ለበርካታ ዓመታት በሁከትና በህግ አልባነት የታመሰች በመሆኗ ይህ ነው የሚባል የጤና ጥበቃ ሥርዓት ስለሌላት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተባት ከባድ መቅሰፍት ሊፈጥር ይችላል የሚል ስጋት አለ።ቫይረሱ እንዳይዛመት የሶማሊያ መንግሥት ለሁለት ሳምንታት ዓለምቀፍ በረራዎች ከሃገርዋ እንዳይወጡም እንዳይገቡም አግዳለች። ከነገ ወዲያ ረቡዕ የሚጀምረው የበረራ ዕገዳው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኬንያ፣ የዩጋንዳ፣ የቱርክ እና የካታር አየር መንገዶችን ጨምሮ ከእና ወደሶማሊያ የሚበሩ ዓለምቀፍ አየር መንገዶችን ይመለከታል። በየቀኑ ወደሶማሊያ ጫት ጭነው የሚጓዙ በርካታ የኬንያ አውሮፕላኖችንም ይከለክላል። ለሰብዓዊ ረድዔት በረራዎች የተለየ ፈቃድ እንሰጣለን ሲል የሶማሊያ መንግሥት አስታውቋል።
1
1acb713c7baf8dbae43dad9bedd9da1a
98c383338f3d871e82d601dd8092322e
በማይካድራ በጅምላ ለተገደሉ መታሰቢያ መሰረት ድንጋይ ተቀመጠ
የኮየ ፈጬ ሳይት በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል አለፍ ብሎ የሚገኝ ሲሆን ፥ በ732 ሄክታር ቦታ ላይ የሚያርፍና እስካሁን የአዲስ አበባ ቤቶች ግንባታ ጽህፈት ቤት ከያዛቸው የቤት ልማት ፕሮጀክቶች ትልቁ ይሆናል ነው የተባለው ።በስፍራው ግንባታውን ለመጀመር የሚያስችል በቂ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ፅህፈት ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ይድነቃቸው ዋለልኝ ተናግረዋል።ለአብነትም የቦታ ርክክብ ተፈፀሞ በቦታው የቁፋሮ እና የጠረጋ ስራ መጀመሩን፣ የ10 አማካሪ ድርጅቶች ቅጥር መከናወኑንና የ35 ኪሎ ሜትር የውስጥ ለውስጥ መንገድ ስራ መጀመሩን አንስተዋል።የመብራትና ውሃ ስራዎችን ለማስጀምር አስፈላጊው ስምምነት መፈፀሙን የጠቀሱት ዋና ስራ አስኪያጁ ፥ ከዚህ ቀደም በመሰረተ ልማት አለመሟላት የሚገጥሙ የግንባታ መጓተቶች እንዳይከሰቱም በቂ ዝግጅት ተደርጓል ነው ያሉት።ለግንባታውም ከ5.35 ቢሊየን ብር የተመደበለት ፕሮጀክቱ ፥ በሁለት ዓመት የሚጠናቀቅ ሲሆን፥ ለ45 ሺህ ሰዎችም የስራ ዕድል ይፈጥራል ተብሏል።ሁለት ዓመት እንደሚፈጅ የተጠቀሰው ይህ ግዙፍ የጋራ መኖሪያ ግንባታ በ2008 ዓ.ም መጀመሪያ ላይ ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ፥ ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች ይኖሩበታል ተብሎም ይጠበቃል።የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ በዛሬው ዕለት የመሰረት ድንጋይ በቦታው አስቀምጠዋል።(ኤፍ.ቢ.ሲ.)
0
3f77e8207f79e98236e2933498036aec
589a56df917775acf1bc1b15ae5bfa61
ኢትዮጵያ በሴካፋ ዋንጫ አትሳተፍም
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ነገ ዩጋንዳን ለመግጠም እየተዘጋጀች ባለበት ወቅት አስገራሚ መረጃ ከወደ ኬንያ ተሰምቷል።በኬንያ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የሴካፋ ዋንጫ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን በመጀመርያ የምድብ ጨዋታው ደቡብ ሱዳንን 3-0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ አጀማመሩን ቢያሳምርም በሴካፋ የተሳትፎ ታሪኩ ተሸንፎ በማያቀው ውጤት በቡሩንዲ 4-1 ተረትቶ ወደ ግማሽ ፍፃሜ የመግባት እድሉን አጥብቧል።ብሔራዊ ቡድኑ ወደ ግማሽ ፍፃሜው ለማለፍ ነገ የዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድንን የማሸነፍ ብቻ ግዴታ ውስጥ መግባቱን ተከትሎ በቡድኑ ላይ ያለው በራስ መተማመን የወረደ ይመስላል። ከኬንያ ለቡድኑ ቅርበት ካላቸው ምንጮች እንዳረጋገጥነው ከሆነ ዩጋንዳን ማሸነፍ ከባድ እንደሆነ በማሰብ የቡድኑ አባላት ሰኞ ወደ አአ የሚመጡበት የአውሮፕላን ትኬት እንዲላክላቸው ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ጥያቄ ጠይቀዋል። ፌዴሬሽኑም የአውሮፕላን ትኬቱን ለመላክ እንቅስቃሴ መጀመሩ ተሰምቷል።የሴካፋ ውድድር ላይ ብሔራዊ ቡድኑ የመሳተፉ ጉዳይ ብዙ በማያሳምንበት እና ከባድ ሽንፈት ባስተናገደበት ወቅት እንዲህ ያለ መረጃ መውጣቱ አስገራሚ ሆኗል።
0
d564054e6c24931d613ad62beb9e4413
5194bb49052f5ecab09f12dbbad82941
በሶማሊያ 56 ሺህ የሚጠጉ ህጻናት በድርቅና ጦርነት እየተሰቃዩ መሆኑን ተመድ አመለከተ
በሶማሊያ 2 ሚሊየን ሰዎች ለርሃብ አደጋ መጋለጣቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡የተባበሩት መንግስታት የዓለም አቀፍ ሰብዓዊ ጉዳዮች ምክትል ዋና ፀሃፊ ማርክ ሎውኮክ ከሶማሊያ የሁለት ቀናት ጉብኝት በኋላ 2 ሚሊየን ሰዎች ለርሃብ አደጋ መጋለጣቸውን አስውቀዋል፡፡ባለፉት ተከታታይ አመታት ድርቅ ክፉኛ በተደጋጋሚ በጎበኛት ሶማሊያ በሚቀጥለው ወር 6 ሚሊየን ሰዎች የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ገልጸዋል፡፡ከዚህ አሃዝ አንድ ሶስተኛ ያህሉ ለከፋ የምግብ እጥረት ችግር የሚጋለጥ እንደሆነም ነው ያስጠነቀቁት፡፡ምንጭ፦ አልጀዚራ
0
4b118c7f7c35ad5c6a316ee1fa26f789
4b118c7f7c35ad5c6a316ee1fa26f789
ከፍተኛ ሊግ | የአዲስ አበባ ቡድኖች በሜዳቸው ላይጫወቱ ይችላሉ
በቅርቡ እግርኳስ ፌዴሬሽኑ ሜዳዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል ብሎ ያወጣውን መስፈርት አንድም የአዲስ አበባ ቡድን እስካሁን ማሟላት አልቻለም።በሀገሪቱ በሁለተኛ እርከን ላይ የሚገኘው የከፍተኛ ሊግ ውድድር ሊጀመር ጥቂት ቀናት እየቀረው ቢሆንም እስካሁን በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙት ቡድኖች በየት ሜዳ እንደሚጫወቱ አልታወቀም። ከዚህ ቀደም በደብዳቤ እንዲሁም ከዛም በኋላ የተጫዋቾች የደሞዝ ጣሪያ ለመወሰን በነበረው ስብሰባ የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ በተደጋጋሚ ማንኛውም ቡድን የተቀመጡ የሜዳ መሥፈርቶችን ሳያሟላ ጨዋታ እንደማያደርግ ማሳሰባቸው የሚታወስ ነው።በዚህም የከፍተኛ ሊግ ኮሚቴ 36ቱ ክለቦች የሚጫወቱበትን ሜዳ ተዟዙሮ በመመልከት የ14 ቡድኖች ሜዳ ለውድድሩ በቂ ባልመሆኑ በአጭር ጊዜ እንዲያስተካክሉ ተነግሯቸዋል። ሆኖም በከፍተኛ ሊግ ተሳታፊ ከሆኑት አስሩም የአዲስ አበባ ቡድን ቡድኖች አንድም ቡድን ያስተካከለ ባለመኖሩ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑን ውሳኔን የሚፈትን ሆኗል።ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉት ቡድኖች ተግባራዊ እያደረጉ ባሉበት በዚህ ወቅት የአዲስ አበባ ቡድኖች ይህን አለመተግበራቸው ውድድሩን በአግባቡ ለመምራት እክል ሊሆን እንደሚችል ከግምት በማስገባት አስሩን የአዲስ አበባ ቡድኖች ለማወያየት ዛሬ በ8:00 የፌዴሬሽን ፅህፈት ቤት ጥሪ ተደርጎላቸዎል።
1
f8ea5a86fd27c4cc4e70e645e50fa59a
5f5411f74dad2f3aa07c25d01d00bf08
ኒውዝላንድ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት እንድትሳተፍ አምባሳደር ብርሃነ ጠየቁ
ኢትዮጵያና ሲሸልስ ያላቸውን ሁለንተናዊ የትብብር ማዕቀፍ ለማስፋትና ለማጠናከር በጋራ እየሰሩ መሆናቸውን አስታወቁ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ የሲሸልስ አቻቸውን ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ሁለቱም ሀገራት በቱሪዝም፣ በንግድ፣ በሠላም ማስከበር፣ የባህር ላይ ውንብድናን በመከላከል፣ በፀረ-ሽብርና በሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር በሚያስችል የትብብር ማዕቀፍ ዝርዝር ላይ ሚኒስትሮቹ መክረዋል። አምባሳደር ብርሃነ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ሲሸልስ የባሕር ላይ ውንብድናን በመከላከል ረገድ ያላት ልምድ ኢትዮጵያ መጋራት እንደምትፈልግ አመልክተዋል። ሲሸልስ የፀረ-ባሕር ውንብድና የስለላና የምርመራ ክፍለ አሕጉራዊ ማዕከል በመሆኑ እያገለገለች መሆኗን አምባሳደር ብርሃነ ጠቅሰው በዚህ ረገድ የሚደረገውን ትግል ለመደገፍ ሲሸልስ ቁልፍ አገር መሆኗን ገልጸዋል። ኢትዮጵያና ሲሸልስ መካከለኛ ገቢ ያለው ማኅበረሰብ ለመፍጠር እያደረጉት ያለው ጥረት ሁለቱ ሀገራት በሁሉም መስክ ተቀራርበው በጋራ እንዲሰሩ ያስችላቸዋል ብለዋል። የሲሸልስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ባሪ ፋውሪ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በትምህርትና በጤና ዘርፎች የምዕተ ዓመቱን የልማት ግብ በማሳካት ረገድ እያሳየች ካለችው አመርቂ ውጤት ሀገራቸው ልምድ መቅሰም እንደምትሻ ገልጸዋል። በተመሳሳይም ኢትዮጵያ በአሕጉራዊ የሠላም ማስከበር ተልዕኮ እየተጫወተች ያለውን ሚና በማድነቅ ሲሸልስ በዚህ በኩል የኢትዮጵያን ተሞክሮ ወስዳ ተግባራዊ ማድረግ እንደምትፈልግ አመልክተዋል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ2012 ወደ ሲሸልስ ሳምንታዊ በረራ መጀመሩን አስታውሰው አየር መንገዱ የበረራ አድማሱን በማስፋት ተጨማሪ አገልግሎት እንዲሰጥም ጠይቀዋል። ኢትዮጵያ የዜጎቿን የቤት ችግር ለመቅረፍ እያካሄደች ባለው የቤቶች ልማት ለሲሸልስ አርአያ የሚሆን በመሆኑ በዚህ ረገድ አገራቸው በቅርበት ለመሥራት ፍላጎት እንዳላት ሚኒስትር ዴኤታው ጠቁመዋል። ሁለቱም ሀገራት የጀመሩትን ሁሉን አቀፍ ትብብር ለማጎልበት በሚኒስትሮች ደረጃ የሚካሄድ የጋራ ኮሚቴ ለማቋቋም መግባባት ላይ መድረሳቸውን ውይይቱን የተከታታሉ አንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊ አስታውቀዋል። እንደ ኢዜአ ዘገባ ሲሸልስ በሕንድ ውቅያኖስ 451 ካሬ ኪሎ ሜትር ስፋት የምትሸፍን የደሴቶች ስብስብ ስትሆን አጠቃላይ የሕዝቧ መጠንም ከ100 ሺህ እንደማይበልጥ መረጃዎች ያመላክታሉ።
0
60d1ba71434bfd82e97657dfbf323f5b
fecd2983e320e15a0931a27a8b29ac61
የብሄራዊ ደኅንነት ምክር ቤት መግለጫ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አባላት በመጪው ጥቅምት ወር በኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ጉብኝት እንደሚኖራቸው ታውቋል። የፀጥታ ምክር ቤት ፕሬዘዳንት ጄሪ ማቲጂላን ዋቢ አድርጎ የዘገበው ሱዳ ትሪቡን ምክር ቤቱ በመጪው ጥቅምት 12 እና 13 በአዲስ አበባ በመገኘት ከአፍሪካ ኅብረት የሰላምና ደኅንነት ምክር ቤት ጋር ምክክር ለማድረግ ቀጠሮ እንደሚኖራቸው ተገልጿል።ምክር ቤቱ አባላት በጥቅምት 14 ወደ ደቡብ ሱዳን በማቅናት በዋና ከተማዋ ጁባ በተባበሩት መንግስታት የአሜሪካን አምባሳደር ኬሊ ክራፍት ጋር በመገናኘት የአንድ ቀን ጉብኝት እንደሚኖራቸው ታውቋል። የደቡብ ሱዳ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዘዳንት ታባን ዴንግ ባሳለፍነው ሳምንት በ74ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በኅዳር ወር ላይ በደቡብ ሱዳን የሽግግር መንግስት እንደሚመሰረት ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የተደረገ ጉብኝት እንደሆነ ተገልጿል። የፀጥታው ምክር ቤት አባላት የሚኖራቸው የጉብኝት መርሃ ግብር በጥቅምት 15 እንደሚጠናቀቅ እና በቀጣዩ ቀን ወደ ኒው ዮርክ እንደሚያመሩ መርሃ ግብሩ ያመላክታል።
0
4c6a7758af77deb7906c4d30408eebb7
ab76011745c90bf69e501533d7e03c32
አየር መንገዱ በሶስት የቻይና ከተሞች አዲስ በረራ ሊጀምር ነው
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ኤርፖርት አቋርጦት የነበረውን በረራ በይፋ ጀምሯል።አየር መንገዱ በትግራይ ክልል በህወሃት ጁንታ ላይ ይወሰድ በነበረው የህግ ማስከበር ዘመቻ በረራውን አቋርጦ ቆይቷል።ይሁን እንጂ የህግ ማስከበሩ ተግባር ከተጠናቀቀ በኋላ ትላንት ምሽት ከአዲስ አበባ መንገደኞችን ጭኖ የመጀመሪያ በረራውን በማድረግ መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ኤር ፖርት ደርሷል።በኤርፖርት ለደረሱት መንገደኞችም የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብርሃም በላይ፣ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አባል ጀነራል ዮሐንስ ገብረ መስቀልና የጊዜያዊ አስተዳደሩ አስተባባሪ አቶ ሃፍታይ ገብረ እግዚአብሔር አቀባበል አድርገውላቸዋል።መቀሌ የደረሰው አውሮፕላን ሌሎች መንገደኞችን አሳፍሮ ምሽቱን ወደ አዲስ አበባ መመለሱ ታውቋል።የኤርፖርቱ ሰራተኞችም በሙሉ በስራ ገበታቸው ላይ የተገኙ ሲሆን፣ በቀጣይ አየር መንገዱ በቀን ሁለት ጊዜ የሚያደርገውን በረራ ይቀጥላል በመባሉን ኢዜአ ዘግቧል።
0
da103d6977aef0c17f0c8cc886adcf4b
7758c83770afe90dcda6dd5ce468f62b
የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተዘጋጀውን የብሔር ብሔረሰቦች አውደ ርዕይ ጎበኙ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የቡና ኮንፈረንስ እና አውደ ርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል።አውደ ርዕዩ “ቡናን ከምድረ ቀደምት ሀገር” በሚል መሪ ቃል ነው ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚከበረው።በአውደ ርዕዩ ላይ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር ሁሴን እና የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አዱኛ ደበላን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።የቡና አምራቾችን እና ገዥዎችን በቀጥታ በማገናኘት የሚኖራቸውን ትስስር ይበልጥ ማጠናከር ያስችላል በተባለው አውደ ርዕይ ላይ፥ ከ200 በላይ ዓለም አቀፍ የቡና ገዥዎች እና የቡና ዘርፍ ምሁራን እየተሳተፉ ይገኛል።በመድረኩ የኢትዮጵያን ቡና በዓለም አቀፍ መድረኮች ለማስተዋወቅ የሚያገለግለው አቃፊ ምልክት (ብራንድ ሎጎ) ይፋ ተደርጓል።በአውደ ርዕዩ ላይ ከ400 በላይ የሀገር ውስጥ ተሳታፊዎች 56 የሚሆኑ ምርቶቻቸውን ለዕይታ የሚያቀርቡ ይሆናል።በትግስት አብርሃም
0
16681347c3d520f4f66f0bc2acff82cc
4c678fb12eabbe6bc1be60aca263e16e
ሩዋንዳ ማንኛውም ሰው የፊት መሸፈኛ (ጭንብል) መልበስ እንዳለበት አስገዳጅ መመሪያ አስተላለፈች፡፡
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የዑለማ ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።ምክር ቤቱ በመግለጫው ማንኛውም ሙስሊም የኮሮና ቫይረስ አስጊ በመሆኑ ከጁምዓ እና ጀመዓ መቅረት በሸርዓ የተፈቀደ መሆኑን አስታውቋል።በቫይረሱ የተያዘ ወይም የተጠረጠረ ሰው ለጁምዓም ሆነ ለጀመዓ ሶላት እና ለሀይማኖታዊ ትምህርት ወደ መስጊድ እና ህዝብ ወደ ተሰበሰበበት አካባቢ መምጣት እንደተከለከለም ተጠቁሟል።የጤና ተቋማት እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት የሚሰጡትም ምክርና መመሪያ መቀበል እና በስራ ላይ ማዋል ሀይማኖታዊ ግዴታ መሆኑን ምክር ቤቱ በመግለጫው አመልክቷልየመስጂድ ኢማሞች፣ ኡለሞች እና ዳኢዎች ሙስሊሙን ወደ አላህ እንዲመለስ እና ምህረት እንዲለምን ፣ሰደቃ እንዲሰጥ እና ዱዓ እንዲያደርግ እንዲመልሩ እንጠይቃለንም ብሏል።
0
52ba76a7ba6ff15de58f197dc3646ae1
52ba76a7ba6ff15de58f197dc3646ae1
የሳዑዲ አረቢያ አልጋ ወራሽ የኢራኑን ከፍተኛ መሪ ከአዶልፍ ሂትለር ጋር አመሳሰሉ
የሳዑዲ አረቢያ አልጋ ወራሽ ሞሐመድ ቢን ሳልማን የኢራኑን ከፍተኛ መሪ ከአዶልፍ ሂትለር ጋር አመሳስለዋል። ኢራን የኑክሌር ቦምብ ከሰራች ሳዑዲ አረቢያም በፍጥነት ኑክሌር ትስራለች ሲሉም ዝተዋል።“ሳዑዲ አረቢያ ኑክሌር ቦምብ እንዲኖራት አትፈልግም፣ ኢራን ከሰራች ግን በፍጥነት ፈለጓን እንደምንከተል አይጠራጥርም” ሲሉ የሳዑዲ አረቢያው አልጋ ወራሽ በአንድ የአሜሪካ ቴሌቪዥን በተደረገላቸው ቃልመጠይቅ ተናግረዋል።የሠላሳ ሁለት ዓመት ዕድሜው አልጋ ወራሽ የኢራኑን ከፍተኛ መሪ አሊኻሚኒን አያያዝ በናዚ ጀርመን አነሳስ ወቅት ከነበረው የሂተለር አያያዝ ጋር አመሳስለዋል።ሂትለር ባዛን ወቅት ሊያሰፋው እንደፈለገው ዕምነቱ ሁሉ አሊኾሚኒም በመካከለኛው ምሥራቅ የራሳቸውን ውጥን ለመፍጠር ይፍልጋሉ ብለዋል።
1
38dacd1d33369d718d1ae405153e10ec
b8199d0cb352e6c2c50a61106b3c241b
አቶ ልደቱ አያሌው በመቶ ሺሕ ብር ዋስትና እንዲፈቱ ተወሰነ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 11 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በአቶ ልደቱ አያሌው እጅ የተገኘው አንደኛውን ሽጉጥ እንዳላስታጠቃቸው እና ሽጉጡ ኢሳያስ ወልደጊዮርጊስ በተባለ ሰው ስም የተመዘገበ ነው ሲል ምላሽ መስጠቱን መርማሪ ፖሊስ ገለፀ። ዛሬ ለሶስተኛ ጊዜ በቢሾፍቱ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የቀረቡት አቶ ልደቱ አያሌው አቶ ኢሳያስ በወቅቱ የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ምክትል ሀላፊ እንደነበሩ ጠቅሰዋል። ይሁንና እሳቸው ኃላፊነታቸውን ተጠቅመው የሰጧቸው መሆኑን ያብራሩ ቢሆንም መርማሪ ፖሊስ ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ያቀረበው ማስረጃ ግን ተቋሙ ያስታጠቃቸው እንዳልሆነ ተመልክቷል። ፍርድ ቤቱ በባለፈው ቀጠሮ በሀገር ውስጥ የልብ ህክምና እንዲያገኙ አዞ የነበረ ሲሆን፥ አቶ ልደቱ ላንድ ማርክ ሆስፒታል ክትትል ማድረጋቸውን እና የልብ እና የአስም ህመምተኛ መሆናቸውን የህክምና ማስረጃ በፅሁፍ አያይዘው አቅርበዋል። ፍርድ ቤቱም ይህን ተረድቶ ወደውጭ ሀገር ተጉዘው እንዲታከሙ እንዲፈቅድላቸው፥ እንዲሁም የታሰሩበት እስር ቤት ለበሽታ ተጋላጭ እንደሚያደርጋቸው እና የጤናቸው ሁኔታ አደጋ ውስጥ እንደሆነ በመጥቀስ በዋስ እንዲፈቱ ጠይቀዋል። አቶ ልደቱ ከዚህ በፊት በቀረቡበት ጊዜ ጥብቅና የሚቆምላቸው ሰው ማጣታቸውን መግለፃቸውን ተከትሎ ፍርድ ቤቱ ህገመንግስታዊ መብታቸው እንዲከበር በማሰብ የመንግስት ተከላካይ ጠበቃ አቁሞላቸዋል። መርማሪ ፖሊስ ባቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ላይ በርካታ ምርመራ እየሰራ መሆኑን ገልፆ በእጃቸው ላይ የተገኘ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ፎረንሲክ ምርመራ መላኩን እና ውጤት እየተጠባበቀ መሆኑን በመግለፅ የጀመረውን የምርመራ ስራ አጠናቆ እንዲቀርብ ተጨማሪ የ14 ቀን ይሰጠኝ ሲል ፍርድ ቤቱን ጠይቋል ። ጉዳዩን የተከታተለው ፍርድ ቤቱም የጤናቸውን ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ምቹ አያያዝ እንዲኖር ለፖሊስ ትእዛዝ ሰጥቷል። ጤናቸውንም በተገቢው መልኩ በሀገር ውስጥ እንዲከታተሉ ትእዛዝ በመስጠት መርማሪ ፖሊስ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ ተጨማሪ ሰባት ቀን ሰጥቶታል። በታሪክ አዱኛ
0
e77c8cdf844041ce5f3d8592548e431c
a297c8f7375cff60c9123f61c396c06e
አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም የመልቀቅያ ደብዳቤ አስገቡ
ነብሮቹ ከጸጋዬ ኪዳነማርያም ጋር ያላቸው ውል በመጠናቀቁ አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር ከውሳኔ ላይ መድረሳቸው ታውቋል።ለቀጣይ ውድድር ዓመት አሰልጣኝ ለመቅጠር ከወዲሁ ሥራዎች በመጀመር ከፀጋዬ ኪዳነማርያም፣ አሸናፊ በቀለ እና በፕሪምየር ሊጉ ከታዩ ወጣት አሰልጣኞች አንዳቸውን ለመሾም እያጤነ የቆየው የሀዲያ ሆሳዕና ስራ አስፈፃሚ ቦርድ ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ አሸናፊ በቀለን አሰልጣኝ አድርጎ ለመሾም ወስኗል።የተሰረዘውን የውድድር ዓመት በአዳማ ከተማ ያሳለፉት የቀድሞው የባንኮች፣ መከላከያ፣ ሲዳማ ቡና፣ ወላይታ ድቻ እና ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ በቀጣይ ቀናት ከክለቡ ጋር በጥቅማ ጥቅም እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙርያ የሚስማሙ ከሆነ በድጋሚ ወደ ደቡብ በማቅናት የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ሆነው ይሾማሉ።
0
ea412b2721e6c72ebec51e96014e0e29
4e99d9c6438bbd57c9875f7e6f64fce2
አቶ መላኩ አለበል ከቱርክ የንግድ ሚኒስትር ረሽሳስ ፔካን ጋር መከሩ
የንግድና ኢንዱስትሪ በለፉት 4 ወራት ከወጪ ንግዱ 1ነጥብ7 ቢሊዮን ዶላር ለማግኘት ታቅዶ 1ነጥብ1 ቢሊዮን እንዲሁም በጥቅምት ወር 280 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት ታቅዶ 258 ሚሊዮን ዶላር መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገልጸዋል፡፡አሁን ባለው አገራዊ ወቅታዊ ሁኔታን ተከትሎ በግብይት ምክንያት የወጪ ንግዱ እንዳይቀንስ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑም ተገልጿል።በገበያ ውስጥ የምርት እጥረት እንዳይከሰትም 392 ሚሊዮን ሊትር ዘይት ከቀረጥ ነጻ እና ከ 4 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ስኳር ወደ አገር ውስጥ መግባቱን ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል።የምርት አቅርቦት ችግር እንዳይፈጠርም ከገጠር እስከ ከተማ ትስስር እንዲፈጠር ስራዎች እየተሰሩ መሆኑንም መላኩ ጠቁመዋል።ወቅቱ የመሕር ወቅት እንደመሆኑ የሰብል ምርት አቅርቦትን የተሻለ ለማድረግ በየደረጃ የሚገኙ የመንግስት መዋቅሮች በአቅርቦት ሰንሰለቱ ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን እንዲያስተካክሉ እየተሰራ ነውም ብለዋል።ሰው ሰራሽ የዋጋ ንረቶችን በመቆጣጠር ረገድም በገበያ ላይ ተጽእኖ ያሳድራሉ ተብለው በሚታሰቡ ምርቶች ላይ ቁጥጥር እንደሚደረግና የምርት አቅርቦት ላይ አትኩረን እየሰራን ነው ሲሉም መላኩ አስታውቃዋል።ያለ አግባብ የዋጋ ጭማሬ በሚያደርጉ የንግዱ ማህበረሰብ አካላት ላይ የበር ለበር ጉብኝት በማድረግ አስፈላጊው እርምጃ እየተወሰደ እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡
0
6ae6732e10f572c2aa7d9f11aace988e
6ae6732e10f572c2aa7d9f11aace988e
ፌዴሬሽኑ ወልድያ ላይ የጣለውን እገዳ በጊዜያዊነት አነሳ
ወልድያ አምና በከፍተኛ ሊጉ ሲሳተፍ የክለቡ ተጫዋቾች የነበሩት ሲሳይ አማረ ፣ እዮብ ገብረአረጋዊ እና ድንበሩ መርጊያ ከክለቡ ጋር ኮንትራት እያላቸው በመሰናበታቸው በተፈጠረው አለመግባባት ምክንያት ተጫዋቾቹ ለፌዴሬሽኑ ቅሬታቸውን አቅርበው ነበር።ክለቡ ወደ ፕሪምየር ሊግ በማደጉ ለቡድኑ አባላት የተሰጠውን የሽልማት ገንዘብ ለመክፈል እና የ3 ወር ደሞዝ በካሳ መልክ ለመስጠት ከአንዱ ተጫዋች በቀር የተስማማ ቢሆንም ባጋጠመው የፋይናንስ ችግር ክፍያውን መፈፀም እንዳልቻለ ከክለቡ ቡድን መሪ ሰለሞን አነጋግረኝ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ይህን ተከትሎም ወልዲያ ፌዴሬሽኑ በሚያዘጋጃቸው ውድድሮች ላይ እንዳይሳተፍ እገዳ ተላልፎበት እንደነበር ትላንት ማስነበባችን ይታወሳል።አቶ ሰለሞን አነጋግረኝ ለሶከር ኢትዮጵያ እንደገለፁት ከሆነ ክለቡ ከላይ የተጠቀሰውን ገንዘብ በተጫዋቾቹ የባንክ ሂሳብ ቁጥር በማስገባት የክፍያ ማረጋገጫ ወረቀቱን ለፌዴሬሽኑ አስገብቶ ነበር። ነገርግን ተጫዋቾቹ የ1 ዓመት ደሞዝ በካሳ መልክ እንዲከፈላቸው በመፈለጋቸው ከክለቡ ጋር መስማማት አልቻሉም። ፌዴሬሽኑም ክለቡ እና ተጫዋቾቹ ልዩነታቸውን በማጥበብ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ በማሳሰብ እገዳውን የፕሪምየር ሊጉ 1ኛ ዙር እስከሚጠናቀቅበት ጥር 29 ድረስ በጊዜያዊነት አንስቷል።በዚህም መሰረት ወልዲያ በሊጉ 12ኛ ሳምንት በሼህ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ ስታዲየም ሀዋሳ ከተማን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ቅዳሜ ጥር 13 ቀን 2009 በመርሃ ግብሩ መሰረት የሚደረግ ይሆናል።
1
cac7ef7a5ba62e8730d19448ae66337e
7935eeb6fa2c2b61f68220329bf1d5aa
ትግራይ ክልል ምርጫውን ማካሄድም ኾነ አገልግሎት መጠየቅ እንደማይችል ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
ምርጫውን ተጠቅመው ሰላም ለማወክ የሚንቀሳቀሱ አካላትን መንግሥት የሚታገስበት ምክንያት እንደሌለና ችግር ከተፈጠረም ከአቅም በላይ ሊሆን እንደማይችል፣ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ሬድዋን ሁሴን አስታወቁ፡፡ሚኒስትሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ግንቦት 6 ቀን 2007 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ፣ አጠቃላይ የቅድመ ምርጫ ዝግጅት ከጥቃቅን ችግሮች ባሻገር ሰላማዊ እንደነበር ባለፈው ሳምንት ከምሁራንና ከፓርቲዎች ጋር በተደረገ ውይይት መረጋገጡን ገልጸዋል፡፡ቀጣዩ ምዕራፍም ተመሳሳይና ሰፋ ያለ ተሳትፎ የሚደረግበትና ምርጫው በአጠቃላይ እጅግ ሰላማዊ ሆኖ ይጠናቀቃል የሚል እምነት መያዙን ተናግረዋል፡፡በዚህም መሠረት ሁከትም ሆነ ችግር ለመፍጠር የሚያስችል ምክንያት አለመኖሩን፣ ተቃዋሚ ፓርቲዎችም ሆኑ ገዥው ፓርቲ በጋራ ባካሄዱት ግምገማ ከሞላ ጎደል ማረጋገጣቸውን ጠቅሰዋል፡፡‹‹ይህ ማለት ግን ምርጫውን ተጠቅመው ሰላም ለማወክ የሚንቀሳቀሱ አካላት አይኖሩም ማለት አይደለም፤›› ያሉት ሚኒስትሩ፣ ‹‹ይህንን የሚሸከም የሕዝብ ትከሻ የለም፡፡ በመንግሥት በኩልም ለፀጥታ ኃይሎች ሥልጠናና የቁሳቁስ ዝግጅት የተደረገ በመሆኑ ችግር ከተፈጠረ ከአቅም በላይ ሊሆን እንደማይችል መንግሥት እርግጠኛ ነው፤›› ብለዋል፡፡ለፀጥታ ኃይሉ በቅርቡ የተሰጠው ሥልጠናና የአቅም ግንባታ ማዳበሪያ የተከናወነው የተለየ ሥጋት በመኖሩ እንዳልሆነም አስታውቀዋል፡፡ ከምርጫ 97 በኋላ የተደረገ ቀጣይነት ያለው የአቅም ግንባታ ለፀጥታ ኃይሉ መስጠት መደበኛ ተግባር መሆኑን ጠቅሰው፣ ከቁጥጥር ውጪ የሚወጣ ነገር አይኖርም ብለዋል፡፡ የአቅም ግንባታ ሥራውም ከምርጫ በኋላ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡የግንቦት ሰባት ዋና ጸሐፊ የነበሩትና በኢትዮጵያ የደኅንነት ኃይል የመን ሰንዓ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ሥር የዋሉት የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ፣ ከአዲስ አበባ አዳማ የሚወስደውን የፍጥነት መንገድ ሲጐበኙ የሚያሳይ ፎቶግራፍ በተለያዩ ማኅበራዊ ድረ ገጾች መታየቱን አስመልክቶ የተጠየቁት አቶ ሬድዋን፣ ‹‹ምሥሉን አይቼዋለሁ፡፡ ነገር ግን ዝርዝር መረጃ አልጠየቅኩም፡፡ በመሆኑም በጉዳዩ ላይ የምሰጠው መረጃ የለም፤›› ብለዋል፡፡
0
5f4dd63a2bd59d6d61a1e2e54f4ddac2
5f4dd63a2bd59d6d61a1e2e54f4ddac2
ኒጀር 2019 : ኢትዮጵያ ቡሩንዲን ታስተናግዳለች
ኒጀር ለምታስተናግደው የቶታል አፍሪካ ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች ቅዳሜ መደረግ ጀምረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ምበመጀመሪያው ዙር ማጣሪያ ቡሩንዲን ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ታስተናግዳለች፡፡የማጣሪያ ድልድሉ ካፍ ይፋ ካደረገ በኃላ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ የነበሩትን አጥናፉ አለሙን የ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ አድርጎ ሹሟል፡፡ ሆኖም ሹመቱ ግዜውን ያልጠበቀ በመሆኑ የብሄራዊ ቡድን የዝግጅት ግዜ አጭር እንዲሆን አድርጎታል፡፡ በአንፃሩ ቡሩንዲ በተሻለ ተጋጣሚዋን ባወቀችበት ቅፅበት ዝግጅቷን ጀምራለች፡፡የቡሩንዲ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ሐሙስ ምሽት አዲስ አበባ የደረሰ ሲሆን አርብ እና ቅዳሜ ለጨዋታው ልምምድ ሰርተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በበኩሉ ዝግጅቱን በኢትዮጵያ ወጣቶች እና ስፖርት አካዳሚ አከናውኗል፡፡የቡሩንዲው አሰልጣኝ ጆስሊን ቢፕፉቡሳ ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጡት አስተያየት ጨዋታውን አሸንፈው ለመመለስ እንዳሰቡ ገልፀዋል፡፡ “የመጣነው ለማሸነፍ ነው፡፡ አሸንፈን እንመለሳለን ብለን እንጠብቃለን፡፡ ስለኢትዮጵያ ቡድን ብዙ መረጃ የለንም፤ በርግጥ ብዙ ለማወቅ አልሞከርንም ስለዚህም ብዙ መረጃ የለንም፡፡”ጨዋታውን ሶማሊያዊያን ዳኞችን እንዲመሩት ካፍ መርጧቸዋል፡፡ የመሃል አርቢትር ኑር ሙሃዲን መሃመድ፣ ረዳቶቹ አብዲ መሃመድ ኑር እና ሁሴን ማኦ ሀሰን ጨዋታውን ይመራሉ፡፡ኢትዮጵያ እ.ኤአ. በ2001 እንዲሁም ቡሩንዲ በ1995 ለዓለም ወጣቶች ዋንጫ አልፈዋል፡፡ ሆኖም በቅርብ አመታት ውስጥ ለአፍሪካ የታዳጊዎች ውድድር ሲያልፉ አይታይም፡፡ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ለመልሱ ጨዋታ የሚጠቅመውን ውጤት ዛሬ በሜዳው ማስመዝገብ ይጠበቅበታል፡፡
1
c1c26f41444617e0c5c03d31380ac7ec
f094d0f1a768678f53f0869301d8de4e
ጠ/ሚ ዐቢይ በሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ከተመራው ልዑክ ጋር ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኳታር ምክትል ጠ/ሚርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ተወያዩጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከኳታር ምክትል ጠ/ሚርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼክ መሐመድ ቢን አብዱልራሕማን ቢን ጃሲም አል ታኒ ጋር ተወያዩ፡፡ሁለቱ ወገኖች ጠ/ሚሩ በመጋቢት ወር 2011 በኳታር ይፋዊ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት የተጀምረውን ውይይት በማስቀጠል በቁልፍ የሁለትዮሽ ትብብር ጉዳዮች ላይ ተነጋግረዋል፡፡ሼክ መሐመድ ከዚህ ቀደም ስምምነት ላይ የተደረሰባቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎች በተለይም በሆቴል፣ ስኳር ፋብሪካ፣ በቱሪዝም ልማትና አዳዲስ የኩላሊት ሕክምና ማዕከላት ግንባታን ለማስጀመር ዝግጁነት እንዳለ መግለጻቸውን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያስረዳል።
0
9fcc2a5c489e07b7b27cba6c11fefeb0
1b5ce1b47f12da7bf4f7cccd5fa4ae51
ቢሮው አምስት ቅርሶችን ለማደስ ጨረታ ማውጣቱን አስታወቀ
በአማራ ክልል ህጋዊ ሰነድ የሌላቸውን ይዞታዎች ህጋዊ የማድረጉ ስራ በ2010 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ወራት እንደሚጠናቀቅ የክልሉ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ከተማ ልማት፣ኮንስትራክሽንና ቤቶች ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡በቢሮው በከተማ ልማት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ሷሊህ አቡ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በ11 ወራት ብቻ 47 ሺህ 187 ይዞታዎች ተለይተዉ 39 ሺህ 444 ህጋዊ ሰነድ መስጠት መቻሉን ገልጸዋል፡፡ ሰነድ አልባ ይዞታዎችንና የተሟላ ሰነድ የሌላቸውን ይዞታዎች ህጋዊ ሰነድ እንዲኖራቸው የማድረግ ስራው በ2005 ዓ.ም ጀምሮ በትኩረት ሲሰራ እንደቆየና 424 ሺህ 898 ሰነድ አልባ ይዞታዎች የተለዩ መሆኑን አስታውቀዋል ፡፡ ከተለዩት ሰነዶች ውስጥ 307 ሺህ 582 ለሚሆኑ ሰነድ አልባ ይዞታዎች ህጋዊ ሰነድ በመስጠት ከዕቅዳቸው 72 በመቶ መከናወኑን አረጋግጠዋል፡፡ስራው በዚህ በጀት ዓመት ይጠናቀቃል ተብሎ ቢታሰብም ከመመሪያ ውጭ ከ5 መቶ ካሬ ሜትር በላይ ይዞታዎች መኖር፣ሥራው በኮሚቴ የሚሠራ በመሆኑ መጓተት መፍጠሩ፣ውሳኔ የተሰጠባቸውን ካርታ ማዘግየትና የሽንሻኖ ፕላን የሌላቸው ይዞታዎች መሀል ከተማ መኖር ስራው በታቀደለት ጊዜ እንዳይጠናቀቅ ተግዳሮቶች እንደነበሩ አስረድተዋል፡፡በመሆኑም ቢሮው እነዚህን ችግሮች እንዲፈቱ በማድረግ በሚቀጥለው ዓመት መጀመሪያ ላይ ህጋዊ ሰነድ የሌላቸው ይዞታ ቦታዎች ህጋዊ ለማድረግ እንደሚሰራ አቶ ሷሊህ ጨምረው ገልጸዋል፡፡ሰነድ አልባ ይዞታዎችን ህጋዊ ሰነድ እንዲኖራቸው ማድረግ ባለይዞታው በቦታው ዋስትና እንዲኖረው ከማድረግ ባለፈ በይዞታ ቦታ የሚፈጠረውን የወሰን ይገባኛል ዙሪያ የሚነሱ አለመግባባቶች እንደሚቀንስ አብራርተዋል ፡፡ከዚህ በፊት ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ስላልነበራቸው ቤታቸውን ለማደስ ተቸግረው የነበሩ ግለሰቦች ህጋዊ ይዞታ ማረጋገጫ በማግኘታቸው ቤታቸውን ማደስ እንደሚችሉም ነው ያስረዱት ፡፡
0
a9ad179290eee3bc44cd4eae25e8f0cf
a9ad179290eee3bc44cd4eae25e8f0cf
ኬንያ በፖሊሶች ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ ጥቃት አምስቱ መሞታቸው ተገለፀ
ኬንያ ውስጥ የእስላማዊው አልሻባብ አማፅያን በፖሊሶች ተሽከርካሪ ላይ ዛሬ ባደረሱት ጥቃት፣ አምስት መኮንኖች መሞታቸው ተገለፀ።ጥቃቱ በትክክል የተካሄደው፣ ከሶማልያ ጋር በሚዋሰነው ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው ሰሜናዊ የማንደራ ቀበሌ መሆኑም ታውቋል።የሶማልያው ነውጠኛ ቡድን አልሻባብ፣ ኬንያ ላይ እአአ ከ2013 አንስቶ ጥቃት ሲያካሂድ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን፣ ሰበቡም፣ ኬንያ፣ በፀረ አልሻባብ ዘመቻ የሚሳተፉ ወታደሮቿን ወደ ሶማልያ በመስደዷ እንደሆነም ይታወቃል።
1
67dbb04dd1238bc5d10ebc20d88d4785
52aa6916acb2c1e8fff47917f85da051
የመሬት ወረራና ሕገ ወጥ ግንባታን ለመከላከል ስራዎች እየተሰሩ ነው :- አቶ ለማ መገርሳ
በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው የኑሮ ውድነት ከልክ ያለፈ ሕገ ወጥነት ያመጣው ችግር እንደሆነና መንግስት ይህን ተግባር ለመቆጣጠር እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ኢንጅነር እንዳወቅ አብጤ እንዳስታወቁት በአገሪቱ ዋነኛ የንግድ ማዕከል አዲስ አበባ መሆኗን ተከትሎ ክፍተኛ የሕገ ወጥ ተግባራት በንግዱ ዘርፍ እየተስተዋሉ እንደሚገኙ ጠቁመዋል። አያይዘውም ከተማ አስተዳደሩ ከንግድ ሚኒስቴር ጋር በመሆን ሕገ ወጥ ተግባራትን ለመከላከል ከፍተኛ ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።ለሕገ ወጥ ተግባራቱ ዋነኛ ተዋናዮች ሕገ ወጥ ደላሎች በመሆናቸው ተዘረጋውን የተራዘመ መረብ በማያዳግም እርምጃ በመበጠስ ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣት እየተሰራ እንደሆነ ቢሮ ኃላፊው ገልጸዋል።
0
5c8cec51a5256653aa80bf40708ca5f7
b81a944ffecb4a5b501226efc170a394
የደቡብ ሱዳን ተቃውሚ መሪ ሪያክ ማቻር የሽግግር መንግስት ለመመስረት ከ 12 ቀናት በኋላ ወደ ጁባ እንደሚመለሱ ገልጸዋል
የአማጽያኑ ቡድን ቃል አቀባይ ኮሎኔል ዊልያም ጋቲያት ዴንግ በደቡብ ሱዳን ወታደራዊ ሃይል ውስጥ ባለፈው ታህሳስ ወር የተደረገውን የሰላም ስምምነት እንዲተገበር የማይፈልጉ ወገጎች አሉ።እነዚህ ወገኖች በተለይም የሪያክ ማቻር ሃይሎች በሰላሙ ስምምነት መሰረት በተመደቡልቸው ቦታዎች እንዲሰፍሩ አይፈልጉም ይላሉ ኮሎኔል ዴንግ።“የመንግሥት ሀይሎች የሰላሙ ስምምነት መተግበርን አስመልክቶ ደስተኖች አይደሉም። ምክንያቱም አዲስ አበባ በተደረገው የሰላም ስምምነት መሰረት ሁሉም ወታደራዊ ሰፈሮች በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች በምስራቅና በምዕራብ ኢኳቶርያም ጭምር መከፋፋል ይችላሉ። የመንግሥት ሀይሎች ግን በከፍተኛው ናይል እንጂ በነዚህ ክልሎች ወታደራዊ ሰፈሮች እንዲኖሩ አይፈልጉም። ስለሆነም ትላንት ባገኘነው መረጃ መሰረት በሀይሎቻችን ላይ ጥቃት ለመክፈት እየተንቀሳቀሱ ናቸው።”ብለዋልአንድ ማንነታቸው እንዲገልጽ ያልፋለጉ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣን በበኩላቸው የመንግሥት ሃይሎች በምስራቅ ኢኳቶርያል ክፍለ-ሀገር አጠገብ ዝር አላሉም። የአማጽያኑ መሪ ዶክተር ሪያክ ማቻርና 1,370 ሀይሎቻቸው እስካሁን ባለው ጊዜ ጁባ መግባት ስላለባቸው ይህን ላለማድረግ ነው የሚጮሁት ያሉት ብለዋል።ይልቁንስ የደቡብ ሱዳን መንግሥት አማጽያኑ ጁባ ገብተው የአንድነት መንግሥት እንዲመሰረት እየጠበቀ ነው ብለዋል።የማጽያኑ ቃል አቀባይ ግን ተቀዳሚው ምክትል ፕረዚዳንት ሪያክ ማቻር ሀይሎቻች ወደ ጁባ እንዲገቡ በጉጉት ይጠብቃሉ። ይሁንና በኢትዮጵያ ዓለምአቀፍ አይሮፕላን ማረፍያ በኩል ወደ ጁባ ለመግባት የኢትዮጵያ መንግሥት መፍቀድ ይኖርበታል። ምክንያቱም መለዩ የጠለቀና የታጠቀ ሃይል ጥይትና መሳርያ ጭኖ በሌላ ሉአላዊ ሃገር በኩል ለማለፍ አይችልምና።ካላሽኒኮቭን የመሳሰሉ ቀላል ማሳርያዎችን ይዛችሁ ግቡ የሚባል ከሆነ አይሆንም። ራሳችንን ለመከላከል ስንል መላ መሳርያችንን ይዘን መግባት ይኖርብናል ይላሉ ቃል አቀባዩ ኮሎኔል ዴንግ።የእንግሊዘኛው ክፍል ባልደረባችን ጀምስ ባቲ የአመጽያኑን ቃል አቀባይ አነጋግሯል። አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።
0
5f0dfc81b2f8399cba94ecee157a03ae
5f0dfc81b2f8399cba94ecee157a03ae
የሱፍ ሳላ አሁንም አዲስ ክለብ እየፈለገ ነው
ኢትዮጵያዊው የመስመር አማካይ የሱፍ ሳላ $በጥር ወር መጀመሪያ የስዊድን ሁለተኛ ዲቪዚዮን ክለብ የሆነውን ኤኤፍሲ ዩናይትድን ከለቀቀ በኃላ ለሌላ አዲስ ክለብ አስካሁን መፈረም አልቻለም፡፡የሱፍ በጥር ወር መጀመሪያ ለዕረፍት አዲስ አበባ በመጣበት ወቅት ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጠው አስተያየት የተሻለ ውል ለሚያቀርብለት ክለብ ለመጫወት እንደሚወስን መናገሩ ይታወሳል፡፡ ተጫዋቹ በኤኤፍሲ ዩናይትድ በነበረው የአጭር ግዜ ውልን አጠናቅቆ በዓመቱ መጀመሪያ አዲስ ክለብን ይቀላቀላል ተብሎ ቢጠብቅም እስካሁን ወደ ሌላ ክለብ አለማምራቱን የሱፍ ለሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጧል፡፡የሱፍ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ወደ ሌላ የማምራቱ ጉዳይ እንዳማይቀር ለማወቅ ተችሏል፡፡ ባርሰሎና ስፔን የሚገኘው የ31 ዓመቱ የሱፍ ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጠው አስተያየት ከወኪሉ ጋር ለአዲስ ክለብ ለመፈረም እየተደራደረ ይገኛል፡፡ “እኔ አሁን ባርሰሎና ነው ያለሁት፡፡ ስለቀጣይ ክለቤ ከወኪሌ ጋር በመወያየት ላይ እገኛለው፡፡ ወኪሌ አዲስ ክለብ እንዳገኘልኝ ገና እያየሁ ስለሆን እስካሁን ወደ ሌላ ክለብ አልተዛወርኩም፡፡” ሲል ሃሳቡን አጠናቅቋል፡፡የሱፍ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ብድን ለ2015 የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ባደረጋቸው ጨዋታዎች ከተሰለፈ በኃላ ለዋልያዎቹ እልተጠራም፡፡ በኤኤፍሲ ዩናይትድም ለተወሰኑ ወራት በጉዳት ምክንያት ከሜዳ ተገልሎ ነበር፡፡ የሱፍ አሁን በመልካም ጤንነት ላይ ሲገኝ ጠንካራ ልምምድም በግሉ እየሰራ ይገኛል፡፡
1
38e864bf3f6870a7294dd825cc557f47
38e864bf3f6870a7294dd825cc557f47
ኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ ማስፋፋት ሥራዎችን እያከናወነ ነው
– በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ26ሺ በላይ ለሚሆኑ አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች አዳዲስ በተሠራጩ ቴክኖሎጂዎች ላይ የቅድመ ማስፋፋት፤ የማላመድና የማስተዋወቅ ሥራዎች ማከናወኑን የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት አስታወቀ።የኢንስቲትዩት የሕዝብ ግንኙነት ዳይሮክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደረሰ ተሾመ ለዋልታ እንደገለጹት የቅድመ ማስፋፋት፤ የማላመድና የማስተዋወቅ ሥራዎቹ አርብቶ አደሮቹና ከፊል አርብቶ አደሮቹ በምርምር የተገኙ ምርጥ ዝርያዎችን በአገባቡ እንዲጠቀሙ ያስችላል፡፡በአገሪቱ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተደረገ ጥረትም በመጀመሪያው ሩብ ዓመት በአጠቃላይ 393ሺ 350 ኩንታል ምርጥ ዝርያዎችን በመላ አገሪቱ ለተጠቃሚዎች ማሠራጨት መቻሉን አቶ ደረሰ ገልጸዋል ።የተለያዩ ዝርያዎች ጥቅም ላይ ከመዋላቸው በፊት ለአርሶ አደሩ ሥልጠና እንደሚሠጥ የገለጹት አቶ ደረሰ በሩብ ዓመቱ ለ27 ሺ 788 አርሶ አደሮች አጫጭር ሥልጠና መሠጠቱን ተናግረዋል።የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር በዘንድሮ የበጀት ዓመት በተለያዩ የምርምር ዘርፎች 3ሺ283 ያህል የምርምር ሙከራዎችን ለማካሄድ በዕቅድ ይዞ እስካሁን 13 ያህሉን ማጠናቀቅ የቻለ ሲሆን 3ሺ 197 ያህሉ ደግሞ በሂደት ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በሰብል፤ በአትክልትና ፍራፍሬና እንዲሁም በእንስሳት ዘርፎች ምርምር በማካሄድና አዳዲስ ቴክኖሊጂዎችን በማውጣት የአገሪቱን የግብርና ምርት ለማሳደግ አስተዋጽዎ እያደረገ የሚገኝ ተቋም መሆኑን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል።
1
06e87b9df48709bfd1deae839f841d25
55a7aa57d820eb433fc8232dc7cbee7d
በናይጄሪያ የነዳጅ ማመላለሻ ቦቴ መኪና ላይ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ23 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 10 ፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ትናንት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ10 ሰዎች ህይዎት አለፈ።አደጋው ከሰሜን ወሎ ዞን ላልይበላ ከተማ ወደ ግሸን ደብረከርቤ ይጓዝ የነበረ አውቶብስ ጥልቅ ገደል በመግባቱ የተከሰተ መሆኑን የደቡብ ወሎ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ ኮማንደር ነፃነት አበራ እንደገለጹት፥ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪው በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ 23 ቀበሌ ልዩ ስሙ አጥቢያ በተባለ ቦታ ላይ ወደ ኋላ ተንሸራቶ ነው አደጋው የደረሰው።በደረሰው አደጋም የ10 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፥ በ14 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል።በአደጋው ጉዳት ያልደረሰባቸው መንገደኞች መኖራቸውን የተናገሩት ኮማንደር ነፃነት፥ ጉዳዩን በዝርዝር የሚያጣራ ቡድን ወደ ቦታው ማምራቱን ጠቁመዋል።የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ዜጎች ወደ ደሴ ሪፈራል ሆስፒታል ተወስደው ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑም ተገልጿል።በሰላም አሰፋ
0
ae3285f84c16a5f055f4f2b014b7d512
4ef9d0025443652bb96dde6a165d6f28
ሰሜን ኮርያ ያስወነጨፈችው ሚሳኤል ለዓለም ስጋት የሚፈጥር ነው ተባለ
ቻይና ባለፈው ወር በተመድ ማዕቀብ ከተጣለባት ሰሜን ኮርያ ጋር ስታከናውነው የቆየቺውን የተለያዩ የውድ ማዕድናት ምርቶች ግዢና የነዳጅ ሽያጭ ለማቋረጥ የሚያስችሉ የተለያዩ የንግድ ማዕቀቦችን መጣሏን አስታወቀች፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው፤ሰሜን ኮርያ የውጭ ንግድ ምርቶች ሁለት ሶስተኛውን ያህል በመግዛት የምትታወቀው ቻይና፣ የሰሜን ኮርያ ዋነኛ የወጪ ንግድ ምርቶች የሆኑትን ወርቅና ሌሎች ውድ ማዕድናት ላለመግዛት ወስናለች፡፡ የቻይና መንግስት ከሰሜን ኮርያ የግዢ ማዕቀብ ከጣለባቸው ምርቶች መካከል ብረት፣ ወርቅ ቲታኒየም እንደሚገኙበት የጠቆመው ዘገባው፣ ሰሜን ኮርያ በ2013 ለውጭ ገበያ ካቀረበቺው ምርት 65 በመቶ የሚሆነውን የገዛቺው ቻይና እንደሆነች አስታውሷል፡፡ቻይና ከዚህ በተጨማሪም ለሰሜን ኮርያ የአውሮፕላን ነዳጅ መሸጥ እንደማይቻል ከሰሞኑ ባወጣቺው ማዕቀብ ወስናለች ያለው ዘገባው፣ ማዕቀቡ በሰሜን ኮርያ የወጪ ንግድ ላይ ከፍተኛ የሆነ አሉታዊ ተጽዕኖ ይፈጥራል መባሉን ገልጧል፡፡ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማና የቻይናው አቻቸው ዢ ጂፒንግ ባለፈው ሳምንት ዋሽንግተን ውስጥ በተካሄደው አለማቀፉ የኒውክሌር ደህንነት ጉባኤ ላይ ተገናኝተው በሰሜን ኮርያ የኒውክሌር እንቅስቃሴ ላይ ቻና ለመፍጠር መስማማታቸውን ያስታወሰው ዘገባው፣ አሜሪካ ቻይና በሰሜን ኮርያ ላይ የጣለቺውን የንግድ ማዕቀብ በደስታ እንደተቀበለቺውም አክሎ ገልጧል፡፡
0
721b348b30dbfcce591d7141fcb1c564
721b348b30dbfcce591d7141fcb1c564
ደቡብ ሱዳን የነዳጅ ሃብቷን የሚያስተዋውቅ ዓለም አቀፍ ጉባኤ አካሄደች
ደቡብ ሱዳን ያላትን የነዳጅ ሀብት ለዓለም አቀፍ ባለሃብቶች ማሳወቅን ያለመ ነው ያለችውን ዓለም ዓቀፍ ጉባዔ አካሂዳለች፡፡በሀገሪቱ ታሪክ የመጀመሪ የሆነው የዓለም አቀፍ ጉባኤው ከአፍሪካ የነዳጅና የኃይል አቅርቦት ህብረት ጋር በጋራ በመተባበር ነው የተዘጋጀው፡፡የደቡብ ሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስተር ጀምስ ዋኒኢጋ በመክፈቻ ዝግጅቱ ላይ እንደተናሩት በተለይም ባለፉት 18 ወራት የነበረው አለመረጋጋት ለነዳጅ ምርት አዳጋች ነበር፡፡‹‹ አሁን ጊዜው የደቡብ ሱዳን ነው›› ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ መሰል ዝግጅቶችን በማካሄድ ጁባ ያላትን ሀብትና አቅም ለዓለም ታሳያለች ብለዋል፡፡ ጥራቱን የጠበቀ ነዳጅ በማምረት ለዓለም ገበያ እንደምታቀርብ ነው የተናገሩት፡፡ፕሬዝዳንቱ አክለውም አመቱ ሀገሪቱ በኃይል አቅረቦት ያላትን እምቅ ኃይል በማሳደግ እድገቱዋን የምታፋጥንበት ነው፡፡የሀገሪቱ ነዳጅ ሚኒስትር እዝቄል ጋትኮዝ በበኩላቸው ጉባዔው የነዳጅ ዘርፍን ሊያግዙ የሚችሉ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለማግኘትና መሠረተ ልማትን ለማስፋፋት የጎላ ሚና እንዳለው ገልፀዋል፡፡አንዳንድ ባለሃበቶች ተገቢ ባልሆነ መንገድ በነዳጅ ዘርፍ በመሠማራትና ሃብቱን አላግባብ በመጠቀም ገቢያቸውን ለማሳደግ እንደሚሯሯጡ ለማወቅ መቻሉን ሚኒስትሩ ጠቁመዋል፡፡ በዚህ በኩል የሚስተዋለውን ብልሹ አሰራር ለማስቆም ተገቢው ክትትልና ቁጥጥር ይደረጋል ሲሉም ተሰምቷል፡፡የህግ ባለሞያው ኤንጂ አዩክ ሁሉም የአፍሪካ ሀገራት አቅማቸውን በመገንባት የልማት ሥራዎችን መሥራት እንዳለባቸው አሳስበው ደቡብ ሱዳንም በአህጉሪቱ የለውጥ ጉዙ ንቁ ተሳታፊ የምትሆንበት ጊዜ ላይ ነች ብለዋል፡፡
1
657681cf7c51328c9256580e9096f722
a79a09e3c70d129c3334aaf4b74939ab
የግብፅ ፕሬዚዳንት የህዳሴውን ግድብ በተመለከተ ከመስኖና የደኅነነት ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ
ከሳምንት በፊት ባለመግባባት የተጠናቀቀውን ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን በታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ የሚያደርጉትን ድርድር ለማስቀጠል፣ ግብፅ ተጨማሪ ዙር የድርድር ዕድል እንዲሰጣት ጠየቀች፡፡የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሽኩሪ ለግብፅ መገናኛ ብዙኃን እንደተናገሩት፣ በተያዘው ሳምንት መጨረሻ አካባቢ ሦስቱ አገሮች በህዳሴ ግድቡ ላይ ተጨማሪ ድርድር በግብፅ ካይሮ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡በዚህኛው የህዳሴ ግድብ ውይይት ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ የውኃ ጉዳይ ሚኒስትሮችና የደኅንነት ኃላፊዎች ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ ማቅረባቸው ተሰምቷል፡፡ከኢትዮጵያ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ሪፖርተር እንዳረጋገጠው፣ ጥያቄው መቅረቡንና በኢትዮጵያ በኩል ለማንኛውም ውይይት ዝግጅት መኖሩ ተገልጿል፡፡ ይሁን እንጂ የግብፅ መንግሥት ተደራዳሪዎች በህዳሴው ግድብ ላይ የሚካሄደው ውይይት ውጤት እንዳያመጣ የማደናቀፍ ተግባር እንደሚያከናውኑ፣ የኢትዮጵያና የሱዳን ባለሥልጣናት ይከሳሉ፡፡ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ከሳምንት በፊት በሱዳን ካርቱም የተካሄደው ድርድር ውጤት አልባ የሆነው፣ ግብፅ ኢትዮጵያ ያልፈረመችበትን እ.ኤ.አ. የ1959 የቅኝ ግዛት የውኃ ክፍፍል ስምምነት እንዲከበርላት በመጠየቋ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አህመድ አቡ ዘይድ ደግሞ፣ አገራቸው የካርቱሙን ድርድር አደናቅፋለች መባሉን አስተባብለዋል፡፡ እሳቸው ይህንን ይበሉ እንጂ የግብፅ ተደራዳሪዎች በየስብሰባው ይዘውት የሚቀርቡት ሐሳብ ኢትዮጵያና ሱዳንን እንደማያስደስት ብዙ ጊዜ ተዘግቧል፡፡ ግብፅ ይህንን ጥያቄ በተደጋጋሚ ጊዜ ስታነሳና በኢትዮጵያ በኩል ደግሞ ጥያቄው ውድቅ ሲደረግ መቆየቱን፣ ነገር ግን አሁንም ጥያቄው መቀጠሉ ስብሰባውን ውጤት አልባ የማድረግ እንቅስቃሴ መሆኑን አንድ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ቡድን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡ ይህ ዓይነቱ ድርድር የአገሮች ጥቅም የሚከበርበት በመሆኑ እልህ እንደሚያስጨርስም ጠቁመዋል፡፡ ሦስቱ አገሮች በአሁኑ ወቅት ለመፍታት የሚፈልጉት ችግር የህዳሴ ግድቡ ውኃ አሞላልና አለቃቀቅን በተመለከተ ነው፡፡
0
184fbbfd586c1c33a93d3fab642e27bc
5ab0d090d046b58387e5e749e3ba44c0
ኤርትራ 26ኛውን የነፃነት በዓል ዛሬ በመዲናዋ አስመራ አክብራ ውላለች
በኤርትራ አስተናጋጅነት የሚከናወነው የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ውድድር ላይ እንዲመሩ ከተመረጡ ዳኞች መካከል ለሚ ንጉሴ ተካቷል።በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ ለበርካታ ዓመታት ሲመራ እና በአፍሪካ ውድድሮች ላይ ጨዋታዎች ሲመራ የቆየው ለሚ ንጉሴ ነገ ስምንት ሰዓት ላይ በሚጀመረው የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ዋንጫ ለመሳተፍ ወደ አስመራ ያቀናል። ባለፈው ሳምንት በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የጅቡቲው አርታ ሶላር ሰቨን እና ሱዳኑን አል ካርቱም አልዋጣኒ ያደረጉትን ጨዋታ በዋና ዳኝነት የመራው ዳኛው ከኢትዮጵያ ወደ ውድድሩ የሚያመራ ብቸኛው ዳኛ ነው።በውድድሩ የሚዳኙት ዳኞች ራሷን ካገለለችው ጅቡቲ እና ሌሎች ስምንት የሴካፋ አባል ሃገራት የተውጣጡ ሲሆን አዘጋጅዋ ኤርትራ ሥስት ዳኞችን ታሳትፋለች።ውድድሩ ነገ ስምንት ሰዓት ላይ የሚጀመር ሲሆን በመክፈቻው ኬኒያ እና ሶማሊያ ሲጫወቱ ከመክፈቻው ቀጥሎ አዘጋጇ ኤርትራ ብሩንዲን ትገጥማለች። ሁሉም የውድድሩ ጨዋታዎችም በቺቾሮ ስታዲየም የሚከናወኑ ይሆናል።
0
aacaad2395ff5bb590a62989bff33dce
1f38e65d15fae039ed07998cbdbf5674
ሁለተኛው ቀን የቤልት ኤንድ ሮድ ጉባኤ እየተካሄደ ነው
ኢትዮጵያ በአለማቀፍ ደረጃ ለሚከሰቱ የርሃብና የድህነት ቀውሶች ተገቢ መፍትሄ የማፈላለግ ዓላማ ያለውንና በአለማቀፍ የምግብ ፖሊሲ ምርምር ኢንስቲቲዩት የተዘጋጀውን ‘2020 ቢልዲንግ ሪሳይለንስ ፎር ፉድ ኤንድ ኒዩትሪሽን ሴኪዩሪቲ’ የተሰኘ አለማቀፍ የምግብ ዋስትና አቅም ግንባታ ፖሊሲ የምክክር ጉባኤ እያስተናገደች ነው። ፖሊሲ አውጪዎችን፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን፣ የግሉን ሴክተር፣ ተመራማሪዎችንና ማህበረሰቡን በምግብ ደህንነት ዙሪያ መረጃ ለመስጠት፣ ተጽእኖ ለመፍጠርና ጉዳዩን ቀዳሚ አጀንዳቸው አድርገው እንዲንቀሳቀሱ አለማቀፍ ንቅናቄን ለመፍጠር በሚያስችል መልኩ የተዘጋጀ ነው የተባለው ይህ አለማቀፍ የፖሊሲ ምክክር ጉባኤ፤ በዘርፉ ያንዣበቡ አደጋዎችን ለይቶ በማውጣት በጋራ የሚመከርበት፣ መፍትሄዎች የሚመነጩበት፣ ክፍተቶች የሚለዩበትና ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ የድርጊት መርሃግብሮች የሚቀረጹበት ነው ተብሏል።ፖሊሲዎችን፣ ኢንቨስትመንቶችንና ተቋማትን በማሻሻል በአለማቀፍ ደረጃ የምግብ ደህንነትን ማጠናከር በሚቻሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በሚመክረው ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትና አለማቀፍ ጉባኤ እያስተናገደች ነው አለማቀፍ ጉባኤ ላይ፣ በተለያዩ ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ 28 ያህል የጥናት ወረቀቶች የሚቀርቡ ሲሆን በአለማቀፍ ደረጃ ታዋቂነትን ያተረፉ 140 ባለሙያዎችና ተመራማሪዎችም በጉዳዩ ዙሪያ ማብራሪያ ይሰጣሉ። በጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ እና በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ንኮሳዛና ድላሚኒ ዙማ ንግግር፣ ከትናንት በስቲያ በሸራተን አዲስ የተከፈተውና ከተለያዩ የአለም አገራት የተውጣጡ ከ800 በላይ በምግብ፣ በጤና፣ በግብርና፣ በሰብአዊ ተግባራትና ከልማት ጋር በተያያዙ ሌሎች ዘርፎች የተሰማሩ ባለሙያዎችና የሚመለከታቸው አካላት ተወካዮች እየተሳተፉበት የሚገኘው ይህ አለማቀፍ ጉባኤ፣ ዛሬ ምሽት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
0
20093f16f3d99ec1cb0bbdbc9b8fb6d7
239658db8de51bf9f5baa661be80e49f
ለብሔራዊ ባንክ አዲስ ገዥና ምክትል ገዥ ተሾሙ
ዕድሜ ጠገቡ ማተሚያ ቤት ብርሃንና ሰላም ከውጭ ምንዛሬ እጥረት ጋር በተያያዘ ከኹለት እና ሦስት ወራት በኋላ አገልግሎት መስጠት እንደሚያቆም አዲስ ዘመን ጋዜጣ ዘግቧል። ማተሚያ ድርጅቱ ለሕትመት የሚሆኑ ግብዓቶች እንደ ቀለም፣ ወረቀት ፕሌት እና የተለያዩ አይነት ኬሚካሎች ከውጭ ስለሚያስገባ እና የተፈጠረው የውጭ ምንዛሬ ዕጥረት ደግሞ ትልቅ ተግዳሮት ስለሆነበት ችግሩ ካልተቀረፈ ከጥቂት ወራት በኋላ ሕትመት ለማቆም እንደሚገደድ አስታውቋል።ብርሃንና ሰላም ከተጠቀሱት ግብዓቶች በተጨማሪም የመለዋወጫ ዕጥረት በሰፊው ያጋጠመው ሲሆን ይህንም ለመቅረፍ በተደጋጋሚ ከአንድ ዓመት በላይ ለብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ እንዲፈቀድለት ቢያሳውቅም ምላሽ ሳያገኝ መቅረቱን ገልጿል። ከተፈጠረው ችግር አንፃር ጋዜጦችን እና ሌሎች ሕትመቶችን በሕትመት ወረቀቶች እያተመ እንዳልሆነና አሁን ያለው የወረቀት ክምችትም ከኹለት ወራት በላይ እንደማያሰሩት አስታውቆ፤ ብሔራዊ ባንክ ለችግሩ መፍትሔ ካላበጀለት የሕዝብ ልሳን የሆኑ ጋዜጦችና አገር አቀፍ ፈተናዎች መታተም እንደማይችሉ የድርጅቱ የኮርፖሬት በዝነስ ዴቨሎፕመንት ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ ጌታሁን ነጋሽ ለአዲስ ዘመን ተናግረዋል።
0
93cde6b38d5752434e5b332562e71a65
ef95848572b5d2925dbba919b66b9c8a
ስኬታማ ሴቶች ለወጣት ሴቶች ልምድ የሚያካፍሉበት መርሐ ግብር ይፋ ሆነ
የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ ልማት ድርጅት በኢትዮጵያ በፈቃደኝነት ላይ ለተመሠረተ የቤተሰብ ምጣኔ መርሃ ግብር ማስፈጸሚያ የሚውል የ90 ሚሊየን ፓውንድ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ ።ድርጅቱ በዛሬው ዕለት እንደገለጸው ቾይዝ በተባለው የጤና መርሃ ግብሩ ከኢፌዴሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት ውስጥ ለሚያከናውነው መርሃ ግብር ነው ገንዘቡን የመደበው ።በመርሃ ግብሩ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የአገሪቱ ሴቶች ዘመናዊ የሆነ የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል ። በመላ አገሪቱ ተግባራዊ በሚሆነው የቤተሰብ ምጣኔ 13 ሚሊዮን የሚጠጉ ሴቶች የቤተሰብ ምጣኔ መረጃዎችን እንደሚያገኙና 6 ሚሊዮን የሚሆኑት በቀጥታ የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች እንደሚሆኑ ተመልክቷል ።በአገሪተ በአራት ዓመታት ውስጥ 15 ሚሊዮን የሚሆኑ ያልተፈለጉ እርግዝናዎችንና ከ 300ሺህ የሚልቁ የእናቶችና ጨቅላ ህጻናት ሞትን ለመከላከልም በመርሃ ግብሩ በዕቅድ ተይዞ እንደሚሠራ ተገልጿል ። በተጨማሪም በመርሃ ግብሩ ከ3ሺህ በላይ የጤና ጣቢያዎች ውስጥ ጥራት ያለው የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎትን በማስፋፋት 100 በሚሆኑ የሪፈራልና አጠቃላይ ሆስፒታሎች አገልግሎቱ ጥራት እንዲጠበቅ የማስቻል ሥራዎችና 10 የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት ማዕከላትን የማቋቋም ተግባራት እንደሚከናወኑ ተጠቁሟል ።በኢትዮጵያ የስነ ተዋልዶ ጤናን በማሻሻል የህዝብ ቁጥርን ዕድገትን በመቆጣጠር የምጣኔ ሃብትን ዕድገትን ማረጋገጥ የመርሃ ግብሩ ዋና ዓላማ ነው ተብሏል ። መርሃግብሩ የእንግሊዝ መንግሥት ዓለም አቀፍ የቤተሰብ ምጣኔ መርሃ ግብር አካል ሲሆን ሓምሌ 11 2017 ይፋ ተደርጓል ።
0
cdade92dcbd713295fa6df0c2d95bc10
0b8fca848f902a163f412d00d83c3f78
ኢትዮጵያ ቡና እና ዳሸን ቢራ በ5 ቀን ውስጥ ለ2ኛ ጊዜ ይፋለማሉ
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ወላይታ ድቻ (አአ ስታድየም) መከላከያ ከ ሀዲያ ሆሳዕና (አአ ስታድየም) ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ አርባምንጭ ከተማ (አአ ስታድየም) አዳማ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ (አዳማ) ደደቢት ከ ዳሽን ቢራ (አአ ስታድየም) ኤሌክትሪክ ከ ሲዳማ ቡና (አአ ስታድየም) ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዋሳ ከተማ (አአ ስታድየም) ወላይታ ድቻ ከ መከላከያ (ቦዲቲ) ሀዲያ ሆሳዕና ከ አዳማ ከተማ (ሆሳዕና) ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አአ ስታድየም) ድሬዳዋ ከተማ ከ ኤሌክትሪክ (ድሬዳዋ) ሲዳማ ቡና ከ ኢትዮጵያ ቡና (ይርጋለም) ዳሽን ቢራ ከ አርባምንጭ ከተማ (?) ሀዋሳ ከተማ ከ ደደቢት (ሀዋሳ) አዳማ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ (አዳማ) ደደቢት ከ ሲዳማ ቡና (አአ ስታድየም) መከላከያ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አአ ስታድየም) አርባምንጭ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ (አርባምንጭ) ኤሌክትሪክ ከ ሀዲያ ሆሳዕና (አአ ስታድየም) ኢትዮጵያ ቡና ከ ድሬዳዋ ከተማ (አበበ ቢቂላ) ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ዳሽን ቢራ (አአ ስታድየም) ወላይታ ድቻ ከ ኤሌክትሪክ (ቦዲቲ) ድሬዳዋ ከተማ ከ ደደቢት (ድሬዳዋ) ሲዳማ ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ (ይርጋለም) ሀዋሳ ከተማ ከ ዳሽን ቢራ (ሀዋሳ) ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ አዳማ ከተማ (አአ ስታድየም) ሀዲያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና (ሆሳዕና) መከላከያ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ (አአ ስታድየም) ኤሌክትሪክ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (አበበ ቢቂላ ስታድየም) ዳሽን ቢራ ከ ሲዳማ ቡና (?) አርባምንጭ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ (አርባምንጭ) አዳማ ከተማ ከ መከላከያ (አዳማ) ኢትዮጵያ ቡና ከ ወላይታ ድቻ (አአ ስታድየም) ደደቢት ከ ሀዲያ ሆሳዕና (አአ ስታድየም) ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ ከተማ (አአ ስታድየም)
0
49b8c02ac1b619545ec3167cf5529540
2ab97d42ed7ee9cd021db9e072782d8e
ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አብይ ከሞ ኢብራሂም ፋውንዴሽን መሥራች ዶ/ር መሐመድ ኢብራሂም ጋር ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለ"ሸገርን ማስዋብ" ፕሮጀክት ገንዘብ ከሚያሰባስበው የ"ገበታ ለሸገር" አስተባባሪ ኮሚቴ ጋር ውይይት አደረጉ።ከኮሚቴው ጋር ትልንት ከሰዓት በኋላ ተገናኝቶ ስለደረሰበትን ደረጃ ውይይት ያሄደ ሲሆን እጁ ላይ ያለውን ሥራ አጠናቆ በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውጤቱን ለሕዝብ ይፋ ያደርጋል ተብሎም ይጠበቃል።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአዲስ አበባ ስራው በይፋ ለተጀመረው ሸገርን ማስዋብ ፕሮጀክት የገቢ ማሰባሰቢያ የእራት ምሽት ማዘጋጀታቸው የሚታወስ ነው፡፡በእራት ምሽቱ ዲፕሎማቶች፣ የኩባንያ ስራ አስኪያጆች፣ የአለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች እና ሎሎች አካላት እንዲሳተፉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ አቅርበዋል።ሸገርን ማስዋብ ፕሮጅክት በሚል የ29 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት ይፋ መደረጉ የሚታወስ ነው።ከተማዋን ለሁለት ከፍለው የሚፈሱ ወንዞች ላይ ያተኮረው ፕሮጀክቱ ከሰሜን አዲስ አበባ እንጦጦ ተራራ እስከ አቃቂ ወንዝ ያለውን 56 ኪሎ ሜትር እንደሚሸፍንም ታውቋል።ፕሮጀክቱ በ3 አመታት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። (ምንጭ፡-ጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት)
0
7544398135d1988a3442d01691953ff4
7544398135d1988a3442d01691953ff4
የመዲናዋን የውሃ ስርጭት ለማሻሻል እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን የመዲናዋን የውሃ ስርጭት ለማሻሻል እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።ባለስልጣኑ ባለፉት ስድስት ወራት 5 ኪሎ ሜትር ከፍተኛ እና ከ60 ኪሎ ሜትር በላይ መለስተኛ የውሃ መስመር ዝርጋታ ማከናወኑንም አስታውቋል።የውሃ መስመር ዝርጋታው በከፍተኛ፣ መካከለኛ እና አነስተኛ መስመር በመከፋፈል የተከናወነ መሆኑንም ገልጿል።ከፍተኛው በዋናው መስሪያ ቤት እና ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት፥ መካከለኛ እና አነስተኛ መስመሮች ደግሞ በቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አማኝነት የተዘረጉ ናቸው ተብሏል።የውሃ መስመሮቹ የመንገድ ግንባታ በሚከናወንባቸው፣ በጋራ መኖሪያ ቤቶች እና አዳዲስ ወደ ስርጭት የሚገቡ የውሃ ፕሮጀክቶችን ታሳቢ በማድረግ መዘርጋታቸውን ከባለስልጣኑ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
1
0c0c6509459db80083e47f37fec3aed9
0c0c6509459db80083e47f37fec3aed9
አሰላ ብቅል ፋብሪካና ሐይኒከን የተስማሙበትን ውል በማሻሻል የተጠረጠሩ ሥራ አስኪያጅ በሙስና ተከሰሱ
ሐይኒከን ቢራ አክሲዮን ማኅበር የብቅል ገብስ ለማቅረብ፣ አሰላ ብቅል ፋብሪካ ደግሞ የቀረበለትን ገብስ አብቅሎ ለማስረከብ የተዋዋሉበትን ሰነድ በማሻሻል፣ መንግሥት ከ17.5 ሚሊዮን ብር በላይ እንዲያጣ በማድረግ የተጠረጠሩት የአሰላ ብቅል ፋብሪካ ሥራ አስኪያጅ የሙስና ክስ ተመሠረተባቸው፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ኅዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. የመንግሥትን ወይም ሕዝባዊ ድርጅት ሥራን በማያመች አኳኋን መምራት የሙስና ወንጀል ክስ የተመሠረተባቸው፣ የፋብሪካው ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ ዋቅጅራ ናቸው፡፡ዓቃቤ ሕግ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ወንጀል ችሎት ያቀረበው ክስ እንደሚያስረዳው፣ ሐይኒከን ቢራ አክሲዮን ማኅበርና አሰላ ብቅል ፋብሪካ የስምምነት ውል ፈጽመዋል፡፡ ሐይኒከን 160,000 ኩንታል የብቅል ገብስ ሲያቀርብለት፣ አሰላ ብቅል ፋብሪካ ደግሞ በአንድ ኩንታል 817 ብር ሒሳብ ብቅል አብቅሎ ለማስረከብ መዋዋላቸውን ክሱ ይገልጻል፡፡ተከሳሹ የውሉን አፈጻጸም በመከታተል የተቋሙን ጥቅም ማስጠበቅ ሲገባቸው የማይገባ ጥቅም ለማግኘትና ለማስገኘት በማሰብ፣ ሐይኒከን ቢራ ፋብሪካ በውሉ መሠረት ማቅረብ ከነበረበት 160,000 ኩንታል ውስጥ 67,122.56 ኩንታል አቅርቦ፣ 92,877.4 ኩንታል ማቅረብ እንደማይችል ለፋብሪካው መግለጹንም ጠቁሟል፡፡ ሥራ አስኪያጁ ድርጊቱን ከመቃወም ይልቅ በስምምነት ውሉ ላይ ስለካሳ የሚገልጸውን የውል ክፍል ማሻሻላቸውን ክሱ ያስረዳል፡፡ በመሆኑም በውሉ መሠረት ሐይኒከን ቢራ አክሲዮን ማኅበር መክፈል የነበረበትን 17,527,830 ብር ባለመክፈሉ፣ በመንግሥት ላይ ጉዳት መድረሱን ክሱ ያብራራል፡፡ተከሳሹ የክስ ቻርጁ ተሰጥቷቸው ከተነበበላቸው በኋላ፣ ከጠበቆቻቸው ጋር ተመካክረው እንዲመጡ ጊዜ እንዲሰጣቸውና ዋስትና እንዲፈቀድላቸው ጠይቀዋል፡፡ ነገር ግን የተጠቀሰባቸው የሕግ አንቀጽ ከአሥር ዓመት በላይ በሆነ ጽኑ እሥራት ሊያስቀጣቸው ስለሚችል ዋስትና እንደማይፈቀድላቸው ፍርድ ቤቱ ነግሯቸው፣ በማረሚያ ቤት እንዲቆዩ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡
1
12d2bd166b3dc908c40e682cd2976bb4
12d2bd166b3dc908c40e682cd2976bb4
ጋቦን 2017፡ የአሊያን ትራኦሬ ድንቅ የቅጣት ምት ግብ ቡርኪናፋሶን አሸናፊ አድርጓል
እንደቀደምት የደረጃ ጨዋታዎች በግብ ሙከራ ባልታጀበው ጨዋታ ጋና ካሜሮንን ከገጠመው ቡድኗ የተወሰነ ቅያሪ ስታደርግ ቡርኪናፋሶ እምብዛም በአሰላለፏ ላይ ለውጥ አላደረገችም፡፡ በመጀመሪያው አጋማሽ ጥቂት የግብ ማግባት ሙከራዎች ብቻ ታይተዋል፡፡ ቶማስ ፓርቴ ጥቋቁር ከዋክብቶቹ በመጀመሪያው 45 ቀዳሚ መሆን የሚችሉበትን እድል አግኝቶ የግቡ አግዳሚ መልሶበታል፡፡ በተቃራኒው ግብ ክልል ፕሪጁስ ናኮልማ ያገኘውን እድል አምክኗል፡፡ ጋና በሁለተኛው አጋማሽ የተሻለ የግብ ሙከራዎችን ብታደርግም የአጨራረስ ድክመት ዋጋ አስከፍሏታል፡፡ በ88ኛው ደቂቃ በቀኝ መስመር በኩል የተሰጠውን የቅጣት ምት አማካዩ አሊያን ትራኦሬ በቀጥታ በመምታት በግሩም ሁኔታ በሪቻርድ ኦፎሪ መረብ ላይ አሳርፏል፡፡ የትራኦሬ ግብ ቡርኪናፋሶን በአፍሪካ ዋንጫው ታሪክ ያስመዘገበችው ሁለተኛዋ ትልቅ ውጤት እንዲሆን አድርጓል፡፡ ቡርኪናፋሶ በ2013 ለፍፃሜ ከበቃችት ውጤቷ ቀጥሎ የ2017ቱ ሶስተኛ ደረጃነት ትልቁ ውጤቷ ነው፡፡ የጨዋታው ኮከብ ተብሎ በካፍ የተመረጠው የቡርኪናፋሶው ቱሬ ነው፡፡የአራት ግዜ የአፍሪካ ቻምፒዮኗ ጋና እና እስራኤላዊው አሰልጣኝ አቭራም ግራንት በጥቋቁር ከዋክብቶቹ አፍሪካ ዋንጫ ያልተሳካ ጉዞ በኃላ አብሮ መቀጠል ጉዳይ አጠራጣሪ አድርጓታል፡፡ ጫና ውስጥ የሚገኙት ግራንት በስራ ገበታቸው ይለቃሉ የሚሉ መረጃዎች በጋና መናፈሳቸውን ቀጥለዋል፡፡ ከአፍሪካ ዋንጫው ጉዞቸው በምድብ እና በሩብ ፍፃሜ ላይ የተገተው ዚምባቡዌ፣ አልጄሪያ፣ ኮትዲቯር እና ቱኒዚያ ከዋና አሰልጣኞቻቸው ጋር ተለያይተዋል፡፡ የዚምባቡዌው ካሊስቶ ፓስዋ፣ አልጄሪያው ጆርጅ ሊከንስ፣ የኮትዲቯሩ ሚሸል ዱሰየር እና የቱኒዚያው ሄነሪ ካስፐርዛክ በገዛ ፍቃዳቸው ከስራ ገበታቸው ተነስተዋል፡፡የፍፃሜ ጨዋታው ሊበርቪል ላይ በሚገኘው ስታደ ደ አሚቴ ምሽት 4፡00 ላይ በካሜሮን እና ግብፅ መካከል ይደረጋል፡፡
1
997732ef356605e0a14b023a099de71f
f091d2faa7a83111f6e1093cb7c62f16
ሻፌታ
የደብረ ብርሃን አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል በርካታ ምርጥ አትሌቶችን የማፍራት ጉዞ የደብረ ብርሃን አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል በአማራ ክልል ከሚገኙ ዞኖች የመመልመያ መስፈርቱን አሟልተው የተገኙ አትሌቶችን ወደ ማዕከሉ በማስገባት ማሰልጠን የጀመረው በ2002 ዓ.ም። ማዕከሉ እስከአሁንም ከ360 በላይ አትሌቶችን አሰልጥኖ አብቅቷል። የማዕከሉ ዋና ዓላማ በክልሉ የተሻሉና ወደ ፊትም የተደራጀና ሳይንሳዊ ስልጠና ቢያገኙ ውጤትማ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሎ የሚታመንባቸውንና የማዕከሉን የመምረጫ መስፈርት አሟልተው የተገኙ ወጣቶችን እያሰለጠነ ክልሉን እና ሀገርን የሚወክሉ አትሌቶችን ማፍራት ነው። ይህንንም መሰረት በማድረግ ማዕከሉ ስልጠና መስጠት ከጀመረበት ከ2002 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ዓመታታ በተሰጠ ስልጠና በርካታ ምርጥ አትሌቶችን ማፍራት መቻሉ ተነግሯል። በማዕከሉ 360 አትሌቶች ስልጠናውን መውሰዳቸው የተገለጸ ሲሆን ከዚህ ውስጥም 117 አትሌቶች ወደ ከፍተኛ ክለቦች ገብተዋል፤ 49 አትሌቶች ወደ ብሄራዊ ቡድኑ መግባት ችለዋል፤ 16 አትሌቶች ሀገራቸውን በመወከል በተለያዩ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ በመሳተፍ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበዋል ተብሏል። የአውሮፓ ቡድኖች እስከ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ኪሳራ ሊያጋጥማቸው ይችላል ተባለ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች የሚጫወቱ የእግር ኳስ ቡድኖችን እስከ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ድረስ ሊያሳጣቸው እንደሚችል ተገምቷል። ነገሮችን ለቡድኖቹ ይበልጥ አሳሳቢ የሚያደርገው ደግሞ ሊጎቹ እንደምንም ተብሎ ቢጠናቀቁ እንኳ ይህን ኪሳራ ማስቀረት አለመቻላቸው ነው። ሊጎቹ በታሰበላቸው ጊዜ መጠናቀቅ የማይችሉ ከሆነ ደግሞ ኪሳራው እስከ 7 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ከፍ ሊልም ይችላል። የጀርመን ቡንደስሊጋ ትናንት የተጀመረ ሲሆን የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ደግሞ በሚቀጥለው ወር አጋማሽ አካባቢ እንደሚጀመር ይጠበቃል። ፈረንሳይ ደግሞ ሊጓን ያቋረጠች ሲሆን የደረጃ ሰንጠረዡን ሲመራ የነበረው ፓሪስ ሴይንት ጀርሜይን አሸናፊ ተብሎ ዋንጫውን አንስቷል። በመላው አውሮፓ የሚገኙ ሊጎችም ይህን ያክል ገንዘብ ላለማጣት ሲሉ ሊጎቻቸውን በተቻለ መጠን ለማስጀመር እየተሯሯጡ ይገኛሉ። ነገር ግን በዚህ መሀል የተጫዋቾች ደህንነት እንዳይረሳ የሚያሳስቡም አልጠፉም።አዲስ ዘመን ግንቦት 11/2012
0
c23e2f2f4bdde597c112e7bf23ce34ba
be1253f5e055df952b0fa6777c477f83
እስራዔል በሁለት ዓመት ውስጥ ለአራተኛ ጊዜ ምርጫ ልታካሂድ ነው
በሽብር ተግባር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና የምክር ቤት አባል አቶ ዮናታን ተስፋዬ ላይ፣ የመጨረሻ ተጨማሪ 28 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው፡፡የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ማዕከል (ማዕከላዊ) መርማሪ ቡድን ማክሰኞ መጋቢት 13 ቀን 2008 ዓ.ም. ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ለአራተኛ ጊዜ ያቀረበው ተጨማሪ የ28 ቀናት ጥያቄ፣ ከተጠርጣሪው ጠበቃ ተቃውሞ የገጠመው ቢሆንም ተቀባይነት አግኝቷል፡፡የአቶ ዮናታን ጠበቃ መርማሪ ቡድኑ ለሦስት ጊዜያት በድምሩ 84 ቀናት እንደተፈቀደለት በማስታወስ፣ በእነዚህ ጊዜያት ምርመራውን ሊያጠናቅቅ እንደሚችል በመግለጽ ተቃውመዋል፡፡ የፀረ ሽብርተኝነት አዋጁ እንዳስፈላጊነቱ መርማሪው አራት ጊዜያት ሊጠይቅ እንደሚችል ይገልጻል እንጂ፣ ፍርድ ቤት የተጠየቀውን መፍቀድ እንዳለበት አስገዳጅ እንዳልሆነ አስረድተው ለአራተኛ ጊዜ የተጠየቀው ተጨማሪ ጊዜ ሊፈቀድ እንደማይገባ ተከራክረዋል፡፡ የደንበኛቸው የዋስትና መብት እንዲከበርም ጠይቀዋል፡፡መርማሪ ቡድኑ በበኩሉ ከተጠርጣሪው ቃል ተቀብሎ ያጠናቀቀ ቢሆንም፣ የምስክሮችን ቃል መቀበል እንደሚቀረውና የሚይዛቸው ተጠርጣሪዎች እንዳሉ በማስረዳት፣ የቀረውን ምርመራ አጠናቆ ለዓቃቤ ሕግ የሚያስረክብበት ጊዜ እንደሚያስፈልገው በመናገር ተከራክሯል፡፡የሁለቱን ወገኖች ክርክር የሰማው ፍርድ ቤቱ የጠበቃውን ጥያቄ ውድቅ በማድረግ፣ መርማሪ ቡድኑ የጠየቀውን የመጨረሻ ተጨማሪ 28 ቀናት የምርመራ ጊዜ ፈቅዷል፡፡
0
2e8f7b624b983c1d014f492a3f254034
5f736efc80e8b17c927f684d495c2205
ጆሴፍ ኮኒን ለመያዝ ጥረት እየደረገ ነው
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ቦሬል ጋር ኢትዮጵያ ወደ ብልፅግና የምታደርገውን ጉዞ እንዲሁም የቀጠናውን ጉዳዮች በተመለከተ ተወያይተናል ብለዋል።በውይይቱ ወቅትም ኢትዮጵያ በለውጥ ጎዳና የምታደርገውን ጉዞ በቆራጥነት እንደምትቀጥል እንደገለጹላቸውም በትዊተር ገፃቸው አስፍረዋል።የአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይና የፀጥታ ፖሊሲ ኃላፊ እና የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ቦሬል፥ ህብረቱ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው የለውጥ ስራ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።በተጨማሪም የአውሮፓ ህብረት የምርጫ ታዛቢዎች ቡድን ቀጣዩን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምርጫ ለመታዘብ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚላክም ገልፀዋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ!
0
296855d082c27aba643db9d542488f45
d29cb4a63521c76e0e5d160c8ff8e12a
የወጪ ንግድ ምርቶችን በዓይነት፣ በመጠንና በጥራት ማሳደግ ይጠበቃል
ከ3.9 ዶላር በላይ ገቢ ሲጠበቅ 2.3 ቢሊዮን ተገኝቷል ጫትና ባህር ዛፍ ትልቅ ገቢ አስገኝተዋልከግብርና፣ ከማኑፋክቸሪንግ፣ እንዲሁም ከማዕድን ምርቶች በአጠቃላይ 3.92 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለማግኘት ቢታቀድም በ11 ወራት ሊገኝ የቻለው 2.39 ቢሊዮን ዶላር ወይም 61 በመቶ ብቻ በመሆኑ፣ ከ1.6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ጉድለት የታየበት አፈጻጸም አስመዘገበ፡፡የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያወጣው መግለጫ እንደሚያመለከትው፣ ለዘንድሮ ከታቀደው ገቢ ባሻገር ዓምና በተመሳሳይ ወራት ከተገኘው 2.59 ቢሊዮን ዶላር አኳያም፣ የዚህ ዓመት 11 ወራት የወጪ ንግድ ገቢ አፈጻጸም በ1.97 ቢሊዮን ዶላር ያነሰ ሆኗል፡፡ ለዚህ ደካማ አፈጻጸም ምክንያት ከሆኑት ውስጥ ቡና፣ ኤሌክትሪክ፣ አበባ፣ ጨርቃ ጨርቅና አልባሳት፣ ዓሳ፣ ሻይ ቅጠል፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣ እንዲሁም ሥጋ ከታቀደላቸው ክንውን ውስጥ ከ50 እስከ 74 በመቶ የሚሆነውን ብቻ በማስመዝገባቸው ነው፡፡ ከሚኒስቴሩ ሕዝብ ግንኙነት ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት በተገኘው መረጃ መሠረት፣ በ11 ወራት ውስጥ እንደሚገኝ ከታቀደው የውጭ ምንዛሪ ገቢ ውስጥ ከ50 በመቶ በታች ዝቅተኛ ውጤት ካስመዘገቡ የወጪ ንግድ ምርቶች መካከል ቅመማ ቅመም፣ ቆዳና የቆዳ ውጤቶች፣ የተፈጥሮ ሙጫና ዕጣን፣ ምግብ፣ መጠጥና ፋርማስዩቲካልስ፣ የሥጋ ተረፈ ምርቶች፣ የቁም እንስሳት፣ ማዕድን፣ የብርዕና የአገዳ ምርቶች ተካተዋል፡፡ በአንፃሩ ከተያዘላቸው ዕቅድ በላይ ውጤት ያስመዘገቡ የወጪ ምርቶች ተብለው በሚኒስቴሩ የተጠቀሱት፣ ባህር ዛፍና ጫት ናቸው፡፡ ከታቀደው ገቢ ውስጥ ከ75 እስከ 99 በመቶ በማሳካት ከሚጠቀሱት ውስጥም ታንታለም፣ የጥራጥሬ ሰብሎችና የቅባት እህሎች ተካተዋል፡፡ በግብርና ምርቶች ላይ የአገር ውስጥ መሸጫ ዋጋ ከዓለም አቀፉ ዋጋ ጋር አለመጣጣሙ፣ ላኪዎችም የገቡትን የሽያጭ ስምምነት ለማክበርና ከገበያ ገዝተው ለማሟላት መቸገራቸው የወጪ ንግዱ አንዱ ችግር ሲሆን፣ ምርቶችን ከመሸጫ ዋጋ በታች (under invoice) በማድረግ የሚያስመዘግቡና የሚልኩ ነጋዴዎች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እንደሚደረግ ሚኒስቴሩ አስታውቋል፡፡በማዕድን ዘርፍ የተስፋፋው የኮንትሮባንድ ንግድም ለወጪ ንግዱ መዳከም አስተዋጽኦ አድርጓል ተብሏል፡፡
0
fb7d6782ad17cf4132b87fd21ddf89d0
51dcf9334dffc4a5581bf719a80d1782
መንግስት በህግ ማስከበር ዘመቻው የተፈናቀሉ ዜጎችን ለማቋቋም ከሱዳን ጋር በትብብር እንደሚሰራ አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል የሰብአዊ ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር እየሰራ እንደሚገኝ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ። “ወደ ሱዳን የተሰደዱ ንጹሃን ዜጎችን የመመለስና የማቋቋም ስራ ይሰራል” ብለዋል።ሚኒስትሯ ለአውሮፓ ሕብረት የቀውስ ጊዜ አስተዳደር ኮሚሽን ኮሚሽነር ያኔዝ ሌናርቺች ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል የሰብአዊ ድጋፍ ለማመቻቸት እያከናወነቻቸው ባሉ ተግባራት ዙሪያ ገለጻ አድርገዋል።በገለጻቸው መንግስት ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።የሕወሓት ቡድን በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በሚያስነሳቸው ግጭቶች ምክንያት ከቀያቸው የተፈናቀሉ በርካታ ዜጎችን የመመለስና የማቋቋም ስራ መሰራቱን አስታውሰው፤ በአሁኑ ወቅት ወደ ሱዳን የተሰደዱ ዜጎችን ለመመለስና ለማቋቋም የልምድ ማነስ እንደሌለ ገልጸዋል።ከተሰደዱት መካከል ማንነትን መሰረት ባደረገ ጭፍጨፋ እጃቸው ያለበት ተጠርጣሪዎች ሊኖሩ እንደሚችሉና ጉዳዩን የማጣራት ስራ እንደሚከናወን የማሳወቅ ስራ መሰራቱን ገልጸው፤ ዜጎችን ያከበረና ፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ የመመለስ ተግባር እንደሚከናወን ጠቅሰዋል።የአውሮፓ ሕብረት የቀውስ ጊዜ አስተዳደር ኮሚሽነር ያኔዝ ሌናርቺች በበኩላቸው የሕግ ማስከበር ዘመቻውን ተከትሎ ወደ ሱዳን ለተሰደዱ ኢትዮጵያውያን አራት ሚሊየን ዩሮ መመደቡን መግለፃቸውን ከኢዜአ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።የአውሮፓ ሕብረት በስደተኞች ጉዳይ ላይ ላለፉት በርካታ ዓመታት ከመንግስት ጋር እየሰራ መሆኑንና የሚያደርገው ድጋፍም አውሮፓ ያላትን አጋርነት የሚያሳይ መሆኑን ገልጸዋል።በሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በተሰጣቸው ማብራሪያ ያለውን ሁኔታ መረዳት እንደቻሉ ገልጸው፤ በሱዳን በሚኖራቸው ቆይታ ስደተኞቹን እንደሚጎበኙና በአገሪቱ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር እንደሚመክሩ ጠቁመዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
0