query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
24db0a291e3c6c5a1c413101aa17b49c
b634de1874b624c3e8a6ae6ac9dd5386
ሱልጣን ሀንፈሬ አሊሚራህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
የቀድሞው የቱኒዚያ ፕሬዚዳንት ዚን ኢል አብዲን ቢን አሊ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡የቀድሞው ፕሬዚዳንት በ83 ዓመታቸው በስደት እየኖሩ ባሉበት ሳዑዲ አረቢያ ነው ህይወታቸው ያለፈው፡፡ቱኒዚያን ለ23 ዓመታት የመሩት ቢን አሊ ሀገሪቱ እንድትረጋጋ እና እንድትበለጽግ አድርገዋል ተብለው በብዙዎች ይነገርላቸዋል፡፡በአውሮፓውያኑ 2011 በሀገሪቱ የተነሳው ህዝባዊ አመፅ በአረብ ሀገራት ሁሉ ተቀጣጥሎ ለእርሳቸውና ለሌሎች የአረብ ሀገራት ባለስልጣናት የስልጣን ማክተሚያ ምክንያት እንደነበር ቢቢሲ ዘግቧል፡፡የቢን አሊ የቀብር ስነስርዓት በሳዑዲ አረቢያ እንደሚፈፀም ጠበቃቸው ለሮይተርስ የዜና ወኪል ተናግሯል፡፡
0
c65dc8360b7f745911ae6e07afee644e
d6717fcd78563f84eba739038fe7c243
በምስራቅ ሀረርጌ ዞን 16 ሺህ አባ ወራዎች ከፀሐይ ብርሃን ሚመነጭ ኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆኑ
የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለት ተርባይኖች በመጪው መስከረም 2011 ዓ.ም. ኃይል እንዲያመነጩ ዕቅድ መያዙን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ። የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት የሁለቱን ተርባይኖች ተከላ ለማጠናቀቅ የመጨረሻ ደረጃ ላይ ተደርሷል፡፡ በመሆኑም በመስከረም ወር 2011 ዓ.ም. ተርባይኖቹ ኃይል ማመንጨት እንዲጀምሩ ዕቅድ ተይዟል። ሁለቱን ተርባይኖች ለማስጀመር ግድቡን በውኃ መሙላት የሚጠይቅ አለመሆኑን የገለጹት ምንጮች፣ ግንባታው እየተከናወነ ተርባይኖቹ ኃይል ማመንጨት እንዲችሉ የሚያስፈልገውን የውኃ መጠን ማግኘት እንዲቻል ተደርጎ የግንባታ ዲዛይኑ መሠራቱን ገልጸዋል።ግድቡ በአጠቃላይ 16 ተርባይኖች ሲኖሩት፣ በቅድሚያ ኃይል እንዲያመነጩ የታቀዱት ሁለቱ ተርባይኖች እያንዳንዳቸው 375 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም አላቸው። በመሆኑም በመጪው መስከረም አገሪቱ ተጨማሪ 750 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ኃይል ስለምታገኝ፣ ይህም ጣና በለስና ተከዜ የኃይል ማመንጫ ግድቦች ተደምረው በአሁኑ ወቅት ከሚያመነጩት የኤሌክትሪክ ኃይል መጠን እንደሚበልጥ አስረድተዋል። ግድቡ ሲጠናቀቅ 6,450 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም እንደሚኖረው፣ ይህም አሁን በአገሪቱ ያለውን ኤሌክትሪክ የማመንጨት አቅም ወደ 11 ሺሕ ሜጋ ዋት ኃይል ያሳድጋል ተብሎ ይጠበቃል። የህዳሴው ግድብ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ዘርፍ ላይ ትልቅ ሚና እንደሚኖረው፣ የአገሪቱን የኃይል ሥርጭት ከ41 በመቶ ወደ 75 በመቶ እንደሚያደርስም ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡ የህዳሴ ግድቡ 74 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ውኃ የሚይዝ በመሆኑ፣ ከዓባይ ተፋሰስ አገሮች በበለጠ ለዘመናት በብቸኝነት የወንዙ ተጠቃሚ የሆነችው ግብፅ የውኃ ድርሻዋ እንዳይቀንስባት ሥጋቷን እየገለጸች ነው፡፡ኢትዮጵያ የዓባይን ወንዝ ጥቅም ላይ ለማዋል ስትነሳም ሆነ እስካሁን የምታስረዳው በሌላ የተፋሰሱ ተጠቃሚ አገር ላይ ጉልህ ጉዳት ያለማድረስ መርህን ነው፡፡ የግድቡን የውኃ አያያዝና አለቃቀቅ የተመለከተ ጥናትም በገለልተኛ አጥኚ ቡድን እንዲካሄድ መወሰኗም ይታወቃል።ላለፉት ሁለት ዓመታት በህዳሴ ግድቡ የውኃ አሞላልና አለቃቀቅ ጉዳይ ውይይቱ አሁንም እንደ ቀጠለ ሲሆን የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን ባለሙያዎች ከመጋቢት 26 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ በሱዳን ምክክር በማድረግ ላይ ነበሩ፡፡ የውይይቱ ውጤት በአጭር ጊዜ ውስጥ ለሦስቱም አገሮች መሪዎች እንደሚቀርብ ይጠበቃል።
0
8ad796d864259da6ff96e3f7523f8e68
84b8f962b319bef9f2e3791c1d16189c
ጠ/ሚኒስትሩ የመንግስታቸውን ስድስት ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫዎች አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ በኢትዮጵያ የተከናወነውን የፖለቲካ ለውጥ ሂደትና ቀጣይ አቅጣጫዎች የሚያመላክት መጽሐፍ ተመርቋል። በእንግሊዝኛ ቋንቋ “Ethiopia in the wake of political reforms” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መፅሐፍ አራት ክፍሎችና 616 ገፆችን ይዟል። በ20 ምሁራን የተዘጋጀው መፅሃፉ በአገሪቷ ባለፉት ሁለት ዓመታት በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና በማኅበራዊ ጉዳዮች የተካሄደውን ለውጥ የዳሰሰ መሆኑ ተገልጿል። ኅብረተሰቡ ስለ ለውጡ ያለውን ግንዛቤና የለውጡን ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችም አመላክቷል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው የመፅሃፉ ምረቃ ላይ የተገኙ ምሁራን፣ ታዋቂ ግለሰቦችና ጋዜጠኞች በመፅሐፉ ዙሪያ ውይይት ማካሄዳቸውን ኢዜአ ዘግቧል ። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
379467eb5f49c75c8235e45c574becc2
678154e1c525f492d55dc83e5cc7c3b8
የአመቱ 500 ግዙፍ የአለማችን ኩባንያዎች ይፋ ተደረጉ
ድምጻዊቷ በዓመቱ በድምሩ 105 ሚ. ዶላር አግኝታለች አሜሪካዊቷ ድምጻዊት ቢዮንሴ ኖውልስ በፈረንጆች አመት 2017 ከፍተኛውን ክፍያ ያገኘች ቁጥር አንድ የአለማችን ሴት ድምጻዊት መሆኗን በሳምንቱ መጀመሪያ ባወጣው መረጃ ይፋ ያደረገው ፎርብስ መጽሄት፤ድምጻዊቷ በአመቱ ከአልበም ሽያጭና ከሙዚቃ ኮንሰርት በድምሩ 105 ሚሊዮን ዶላር አግኝታለች ብሏል፡፡በአመቱ 69 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ያገኘቺው እንግሊዛዊቷ ድምጻዊት አዴል፣ሁለተኛዋ የአለማችን ከፍተኛ ተከፋይ ሴት ድምጻዊት ስትሆን፣ ባለፈው አመት በአንደኛ ደረጃ ላይ የነበረቺው ቴለር ስዊፍት ዘንድሮ በ44 ሚሊዮን ዶላር ወደ ሶስተኛነት ዝቅ ማለቷን ፎርብስ አስታውቋል፡፡ሴሊን ዲዮን በ42 ሚሊዮን ዶላር፣ ጄኔፈር ሎፔዝ በ38 ሚሊዮን ዶላር፣ ዶሊ ፓርተን በ37 ሚሊዮን ዶላር፣ ሪሃና በ36 ሚሊዮን ዶላር፣ ብሪትኒ ስፒርስ በ34 ሚሊዮን ዶላር፣ ኬቲ ፔሪ በ33 ሚሊዮን ዶላር፣ ባርባራ ስትሪሳንድ በ30 ሚሊዮን ዶላር እንደ ቅደም ተከተላቸው ከአራተኛ እስከ አስረኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል፡፡ፎርብስ ዝርዝሩን ያወጣው በአጠቃላይ በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የተሰማሩ ሴቶችን የአመቱ አጠቃላይ ገቢ በማጥናት ቢሆንም፣ ሁሉም በሚባል ደረጃ ከፍተኛ ተከፋይ ሆነው የተገኙት የዘርፉ ከዋክብት ድምጻውያን ናቸው ተብሏል፡፡
0
4c94e04090607c8a32e81ed3c32d2927
4c94e04090607c8a32e81ed3c32d2927
ለግድቡ የገቢ ማሳባሰቢያ ከ20 በላይ አዳዲስ ፕሮጀክቶችን በስራ ላይ ይውላሉ
ለታላቁ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ግድብ የገቢ ማሳባሰቢያ ከ20 በላይ አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡የጽህፈት ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዛዲግ አብርሃ እንደገለጹት ጽህፈት ቤቱ በገቢ ማሰባሰቢያ ስራ የህዝቡን ተሳትፎ የሚያጎለብቱ ፕሮጀክቶችን በ2007 ዓመት ተግባራዊ ለማድረግ አቅዷል፡፡ከሞባይል ስልክ አጭር የጽሁፍ መልዕክት /የኤስ ኤም ኤስ/ በተጨማሪ የቴሌቭዥን ፕሮግራም፣ የባህላዊና የዘመናዊ የሙዚቃ አልበም ሽያጭና የቶምቦላ ሎተሪ ተግባራዊ ከሚደረጉት ፕሮጀክቶች መካከል ይጠቀሳሉ።በተለያዩ አገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ከሚኖሩበት አካባቢ ጋር የሚመቹ ፕሮጀክቶችንም ተግባራዊ ለማድረግ መዘጋጀቱን ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል።
1
a3a21cd76b38cd1227c01ac1355f4caf
1e64cb90adc78d8c84d14c8831c4aad8
በኡጋንዳ በተከሰተ የማርበርግ ቫይረስ ወረርሽኝ ሰዎች መሞታቸው ተነገረ
ከፍተኛ የኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ ስጋት መኖሩ፣ በሰሜንና በደቡብ ኮሪያዎች ዘንድ እየተሰማ መሆኑ ተነገረ።ስጋቱ አሳሳቢ የሆነውም፣ ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተውጣጡ ጎብኚዎች ለ2018ቱ የክረምት ኦሊምፒክስ ውድድር፣ በደቡብ ኮሪያዋ ‘PyeongCang’ ሊገናኙ ከሁለት ሳምንት ያነሰ ጊዜ መሆኑ እንደሆነም ታውቋል።የሰሜን ኮሪያ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንዳረጋገጠው፣ እአአ ካለፈው ታህሣሥ 1/2017 እስካሁኑ ጥር 16/ 2018 ድረስ፣ 8መቶ ሰዎች በዚሁ ተላላፊ መሆኑ በተነገረለት ተስቦ ተይዘዋል። ይህንኑ የሰሜን ኮሪያ መግለጫ፣ ዓለማቀፉ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበር በመጽሔቱ አስፍሮት ለንባብ በቅቷል።
0
61b2cdb77964c46e032dd5e0c3a54a90
61b2cdb77964c46e032dd5e0c3a54a90
ዝውውር፡ መሃመድ ሳፋሪ ወደ ሀዋሳ ከተማ አይመጣም
ሳፋሪ ወርሃዊ 3750 የአሜሪካ ዶላር ደሞዝ እና በስድስት ወር የውሰት ውል ከሀዋሳ ጋር ተስማምቶ የነበረ ቢሆንም በሃገሩ ሊግን መቆየት የኃላ ኃላ መርጧል፡፡ በአሃሊ ሸንዲ ከአሰልጣኝ ውበቱ ጋር መስራት የቻለው የ32 ዓመቱ ተከላካይ ከሱዳን በሚወጡ መረጃዎች ከሆኑ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መምጣት ያልቻለው ከቤተሰቡ ጋር ተራርቆ መኖርን አለመፈለጉ ተጠቅሷል፡፡ ሶከር ኢትዮጵያ ያናገረችው ሱዳናዊው ጋዜጠኛ አብዱል ሙሳ የሳፋሪ ውሳኔ አግራሞትን እንደፈጠረበት ገልጿል፡፡ ሳይፍ ማሳዊን ያስፈረመው ሸንዲ ለሳፋሪ ቀጣይ የክለቡ ቆይታ ላይ ተፅእኖ አለው በማለት ሙሳ አስተያየቱን ሰጥቷል፡፡ሌላኛው የሀዋሳ ከተማ ፈራሚ ኮትዲቯሯዊው ተከላካይ መሃመድ ሲላ አርብ ምሽት አዲስ አበባ የደረሰ ሲሆን በቅርቡ ክለቡን ተቀላቅሎ ልምምድ የሚጀምር ይሆናል፡፡ ሀዋሳ ከተማ የማጥቃት እና የመከላከል አማራጮቹን ለማስፋት በዝውውር ገበያው ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡
1
5c70487ffda8bacc3d307d43d329f642
e5ae8f04c6b3fb3f3908f74c514c4810
ወላይታ ድቻ ሁለት የውጪ ተጨዋቾቹን አሰናበተ
አወል ዓብደላ የክለቡ አምስተኛ ፈራሚ በመሆን ወላይታ ድቻን ተቀላቅሏል። ተከላካዩ ወደ ክለቡ ከዓመታት በኋላ ተመልሷል።የመሀል ተከላካዩ በሙገር ሲሚንቶ፣ ሀላባ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ቆይታ አድርጎ በ2005 ወደ መከላከያ ያመራ ሲሆን ከሁለት ዓመት ቆይታ በኋላ ወደ ሲዳማ ቡና አምርቶ በድጋሚ በ2009 ወደ ጦሩ ቤት ተመልሷል። አሁን ደግሞ ወደ ቀድኖ ክለቡ ወላይታ ድቻ የሚመልሰውን ፊርማ በዛሬው እለት አጠናቋል።ወላይታ ድቻ ከአወል በተጨማሪ በጅማ አባ ጅፋር ድንቅ ዓመት ያሳለፈው አሚኑ ነስሩን ለማዛወር ከስምምነት ደርሷል። ዛሬ ወይም ነገ በፌዴሬሽን ተገኝቶ በይፋ ውል እንደሚፈራረምም ይጠበቃል።ወላይታ ድቻ አስቀድሞ ታሪክ ጌትነት፣ ፀጋዬ አበራ፣ ኄኖክ ኢሳይያስ እና ሳምሶን ቆልቻን ማስፈረሙ የሚታወስ ነው።
0
714188b812dde6077ef3550ed33a5ae9
121f9b562a4e35b8234fd7a8fa829446
የ2017 የኖቤል ተሸላሚዎች ይፋ እየተደረጉ ነው
በየዓመቱ በዓለማቀፍ ቱሪስቶች በብዛት የተጎበኙ የዓለማችን ከተሞችን ደረጃ ይፋ የሚያደርገው ማስተርካርድ የተባለው ኩባንያ፣ ከሰሞኑም የ2017 ዝርዝሩን ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ በዓመቱ 20.2 ሚሊዮን ዓለማቀፍ ጎብኝዎች ያፈራቺው የታይላንድ መዲና ባንኮክ በአንደኛነት ተቀምጣለች፡፡የእንግሊዟ ርዕሰ መዲና ለንደን በ20 ሚሊዮን፣የፈረንሳዩዋ ፓሪስ በ16.1 ሚሊዮን፣ የተባበሩት አረብ ኤሚሬትሷ ዱባይ በ16 ሚሊዮን፣ ሲንጋፖር በ13.45 ሚሊዮን ዓለማቀፍ ጎብኝዎች፣በቅደም ተከተላቸው እስከ አምስተኛ ያለውን ደረጃ መያዛቸውን ኩባንያውባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡የጃፓን መዲና ቶክዮ፣ የደቡብ ኮርያዋ ሴኡል፣የአሜሪካዋ ኒውዮርክ፣ የማሌዢያዋ ኳላላ ላምፑር እና ሆንግ ኮንግ እስከ አስረኛ ያለውን ደረጃ መያዛቸውንም ኩባንያው ለዘጠነኛ ጊዜ ይፋ ባደረገው አመታዊ መረጃው አመልክቷል፡፡4.8 ሚሊዮን ዓለማቀፍ ቱሪስቶች የጎበኟት የደቡብ አፍሪካዋ ጁሃንስበርግ፣ ከአፍሪካ ከተሞች ቀዳሚነቱን ስትይዝ፣ በዓለማቀፍ ደረጃ ደግሞ 30ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፡፡
0
76e422b06bd50e70028015567897da31
c7c827e08ac80a365bdb37a4d8403dde
በትግራይ ዘንድሮ ለ258 ሺህ ሰዎች የስራ እድል እየተመቻቸ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን እና የእንስሳት ስጋ ምርትን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል ቄራን መርቀው ከፍተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ መርቀው የከፈቱት የድሬዳዋ ኢንዱስትሩ ፓርክ በ150 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ነው ተብሏል። የኢንዱስትሪ ፓርኩ ለ1 ሺህ ዜጎች የስራ እድል መፍጠሩ ተገልጿል። ፓርኩ በሙሉ አቅሙ ስራ ሲጀምር 20 ሺህ ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል እንደሚፈጥር ይጠበቃል ነው የተባለው። የኢንዱስትሪ ፓርኩ 15 ሼዶች ሲኖሩት÷ በአልባሳት እና ጨርቃጨርቅ ምርት ላይ የተሠማሩ አራት ኩባንያዎች ሥራ መጀመራቸውም ተገልጿል። የኢንዱስትሪ ፓርኩ በ150 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባ ነው ሲል ኢዜአ ዘግቧል ። በተመሳሳይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከድሬድዋ 5 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተገነባውን የእንስሳት ስጋ ምርትን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል ቄራ መርቀዋል። ይህ ቄራ በቀን ከ100 በላይ ግመል እና ከ3ሺህ በላይ በግ እና ፍየል በማረድ አቀነባብሮ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል አቅም ያለው ነው ተብሏል። ይህም በአካባቢው ያለውን ሰፊ የቁም እንስሳት ሀብት በመጠቀም የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት የሚያስችል ከመሆኑም ባለፈ ለአካባቢው ማህበረሰብ የስራ እድል ለመፍጠር የሚያግዝ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ። የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
0
74a3aec16841073ed72dddf63c872afc
c0695bdab7a4343ef2b77fec6e062c36
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና የሱዳን የብሉ ናይል ግዛት አስተዳዳር የምክክር መድረክ በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ነው
የአማራ ክልልና የትግራይ ክልል የሕዝብ ለሕዝብ ውይይት መድረክ ቅዳሜ ኅዳር 9 ቀን 2010 ዓ.ም. በጎንደር ከተማ ሊካሄድ እንደሆነ የአማራ ክልል የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን በግል ይፋዊ የፌስቡክ ገጻቸው ላይ ገለጹ፡፡አቶ ንጉሡ “የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከአጎራባች ክልሎች ጋር የሕዝብ ለሕዝብ መድረክ በመፍጠር በአብሮነትና በአንድነት ላይ ምክክር ለማካሔድ ባቀደው መሠረት በነሐሴ ወር በመቀሌ ተካሂዶ የነበረው የአማራና የትግራይ ክልሎች ሕዝቦች የጋራ መድረክ ቀጣይ ክፍል በታሪካዊቷና የከተሞች እናት በመባል በምትታወቀው ጎንደር ከተማ ይጀመራል፡፡ የምክክር መድረኩ እስከ ኅዳር 10 ቀን 2010 ዓ.ም. የሚቆይ ሲሆን፣ ከትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት 500 ያህል የሃይማኖት አባቶች፣ ታዋቂ ግለሰቦች፣ ምሁራን፣ አመራሮችና ልዩ ልዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች በምክክር መድረኩ ላይ ለመታደም ወደ ጎንደር በመጓጓዝ ላይ ናቸው፤” በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ገልጸዋል፡፡ከአማራ ክልል ብቻ 800 ተሳታፊዎች የሚገኙበት ይህ መድረክ ከሁለቱም ክልሎች 1300 ያህል ተሳታፊዎች ወደ ጎንደር ከተማ ዛሬ በመግባት ላይ ይገኛሉ፡፡በነገው ዕለት በሚጀመረው የምክክር መድረክ ላይ “የመወያያ ጽሁፍ ቀርቦ ውይይት ይደረጋል፤” ሲሉ ኃላፊው በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ገልጸዋል፡፡ከሁለት ሳምንታት በፊት በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ የተመራው ልዑክ የሕዝብ ለሕዝብ ውይይት ለማርደግ በባህር ዳር ከተማ ተገኝተው እንደነበር የሚታወስ ነው፡፡
0
d61f3d49b47e8beaa9a884ea694ff5cc
d61f3d49b47e8beaa9a884ea694ff5cc
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለሚሰማሩ ወጣቶች በነገው ዕለት ገለፃ ይሰጣሉ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለሚሰማሩ ወጣቶች በነገው ዕለት ነሐሴ 1/2010 ዓ.ም ኦሬንቴሽን ይሰጣሉ ፡፡የወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ከነሐሴ 1- 15/2010 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ 1000 ተመራቂ ወጣቶች ታሳታፊ ይሆናሉ ፡፡ወጣቶቹ ከመጡበት ክልል ወደ ሌላ ክልል በመሄድ በተለያዩ ተግባራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ያካሂዳሉ ፡፡
1
4e3fadf12fd601c63e7b142ff53bc0e9
2e2a7df24ed9309d35b720993c997053
በኢትዮጵያ በ2025 የታዳሽ ሀይልን ተደራሽ ለማድረግ 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ያስፈልጋል
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ግንባታቸው ተጠናቀው ወደ ስራ የገቡ እና በግንባታ ላይ የሚገኙ 1 ሺህ 564 የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት መሰማራታቸው ተገለፀ። በዚህም የቻይና ኩባንያዎች በፕሮጀክቶች የቁጥር መጠንም ሆነ ባፈሰሱት መዋዕለ ነዋይ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ቀዳሚዎቹ እንደሆኑ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል። እነዚህ የቻይና ኩባንያዎቹ ከፈረንጆቹ 1998 እስከ ባለፈው የፈረንጆቹ መጋቢት ወር 2020 ድረስ የተመዘገቡ መሆናቸውን በኮሚሽኑ የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ መኮንን ሀይሉ ለሺንዋ ተናግረዋል።ከ1 ሺህ 564 ኩባንያዎቹ መካከል 987ቱ ስራ ሲጀምሩ፥ 186ቱ ደግሞ በትግበራ ሂደት ላይ የሚገኙ ናቸው ብለዋል፡፡ ቀሪዎቹ 391 ደግሞ በቅድመ ትግበራ ላይ የሚገኙ መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡ ከአጠቃላይ ፕሮጀክቶቹ ውስጥ 1 ሺህ 133 ፕሮጀክቶች በማምረቻው ዘርፍ የተሰማሩ ሲሆን ሌሎች በሆቴል፣ ግብርና፣ ቱሪዝም፣ ኮሙዩኒኬሽ እና ግንባታ ዘርፎች የተሰማሩ ናቸው። እነዚህ ፕሮጀክቶች 43 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ወይም 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ሀብት ያስመዘገቡ መሆናቸውንም የኮሚሽኑ መረጃ ያመለክታል።
0
31c2a804024b5b6a7e525d9aa28cb18d
31c2a804024b5b6a7e525d9aa28cb18d
የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ከተሞችን ለማሳደግ የ600 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ
የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ከተሞችን አቅም ለማጠናከር የሚያግዝ 600 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ፡፡ድጋፉ በ73 የሀገሪቱ ከተሞች ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆን 6 ነጥብ 6 ሚሊየን ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ ይገመታል።መሰረተ ልማቶችን ለማስፋፋት የሚውለው ይህ ድጋፍ ከተሞች ለነዋሪዎቻቸው ምቹ እንዲሆኑ በማገዝ የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ እንደሚረዳ ተገልጿል።በባንኩ የአለም አቀፍ ልማት ማህበር የጸደቀው ድጋፍ በሃገሪቱ ከከተሞች መስፋፋት ጋር ተያይዞ የሚገጥሙ ፈተናዎችን ለመወጣት እንደሚያግዝ ተገልጿል።ኢትዮጵያ በከፍተኛ ሁኔታ የከተሞች እድገት እየተስፋፋባቸው ከሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት አንዷ መሆኗ ይታወቃል።በኢትዮጵያ የከተማ ነዋሪዎች ቁጥር በየአመቱ በ3 ነጥብ 8 በመቶ ያድጋል። ይህም ከተሞቹ ለነዋሪዎቻቸው የሚያስፈልጋቸውን መሰረተ ልማት ለማዳረስ እና የስራ እድልን በበቂ ሁኔታ ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት አክብዶት ቆይቷል፡፡ባንኩ ያደረገው ድጋፍ እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ይውላል ነው የተባለው፡፡የዓለም ባንክ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ከተሞች የሚስተዋሉ መሰል ችግሮችን ለመቅረፍ የተለያዩ ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
1
5b094a95926978ad8ccf8c9aebea2fce
f0ae37fdb526f0e68d99c5fb25835d39
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ የደረሰ ጥቃት
በጋዜጣው ሪፖርተርአዲስ አበባ፡- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ መተከል ዞን በተደጋጋሚ የሚፈጸመውን ጥቃት ከማስቆም እና ችግሩን ከመፍታት አንጻር በተለያየ መልኩ የተደረገው ጥረት ባለመሳካቱ መንግስት ችግሩን ከመሰረቱ ለመፍታት አስፈላጊውን የተቀናጀ ኃይል እንዲሰማራ ማድረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለጹ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በቤኒሻንጉል ክልል መተከል ውስጥ በዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለውን ጭፍጨፋ አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በአከባቢው ያለውን ችግር ከመፍታት አኳያ በተለያየ መልኩ የተደረገው ጥረት ባለመሳካቱ መንግሥት ችግሩን ከመሠረቱ ለመፍታት አስፈላጊውን የተቀናጀ ኃይል እንዲሠማራ ማድረጉን ተናግረዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፣ “በቤኒሻንጉል ክልል መተከል ውስጥ በዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለው ጭፍጨፋ እጅግ አሳዛኝ ሆኗል፤ በወገኖቻችን ላይ በተፈጸመው ኢ-ሰብዓዊ ተግባር በእጅጉ አዝኛለሁ፤ ብለዋል።ችግሩን በተለያየ መንገድ ለመፍታት ያደረግነው ጥረት የሚፈለገውን ውጤት አለማምጣቱን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ “የጠላቶቻችን ዓላማ በጁንታው ላይ የሠነዘርነውን ብርቱ ኃይል ለመበተን ነው፤ ይህ የሚሳካ አይደለም፣” ብለዋል።መንግሥትም ችግሩን ከመሠረቱ ለመፍታት አስፈላጊውን የተቀናጀ ኃይል እንዲሠማራ ማድረጉን በመግለጽም፤ “የምንፈልገውን ውጤት ለማግኘት ሁላችንም እንደ ከዚህ ቀደሙ በትኩረትና በኅብረት እንድንሠራ ጥሪ አቀርባለሁ” ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሁለት ቀን በፊት በመተከል ዞን ተገኝተው ከክልሉ አመራሮች፣ ከአካባቢው ነዋሪዎች እንዲሁም የአገር ሽማግሌዎች ጋር በመወያየት የተለያዩ የመፍትሄ አቅጣጫን በማስቀመጥ ለአካባቢው ሰላም ሁሉም የሚጠበቅበትን ሊወጣ እንደሚገባ ማሳሰባቸው የሚታወስ ነው።አዲስ ዘመን ታህሳስ 16/2013
0
b4b996b75a5808a8ce4571c4bf74cfaf
0d7c3e3dd99ff2ff6a3be62c67ecf3fd
ሩስያ በአፍሪካ
የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ወታደራዊ ሀይሉን ከሶርያ ማስወጣቱን በመቀጠል ተጨማሪ አውሮፕላኖች እንዳስወጣ ዛሬ አስታውቋል።በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስተባባሪነት በሶርያ መንግስትና በአማጽያን መካከል በጄኔቫ የሚካሄደው የሰላም ንግግርም ቀጥሏል። የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ከሩስያው ፕረዚዳንት ቭላዲሚክር ፑቲን ጋር ለመነጋገር በመጪው ሳምንት ወደ ሞስኮ ያመራሉ።ሩስያ ወታደሮችዋን ከሶርያ ለማስወታት ስለመወሰንዋና ስለ ሶርያው የሰላም ንግግር ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል። በሶርያ ለአምስት አመታት ያህል ሲካሄድ የቆየው የእርስ-በርስ ጦርነት ፖለቲካዊ መፍትሄ ሊያገኝ ስለሚልበት መንገድ ለመነጋገር ከፕረዚዳንት ፑቲንና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርገይ ላቭሮቭ ጋር እንደሚገናኙ ጆን ኬሪ ገልጸዋል።ሶርያ ውስጥ በመንግሥትና በአማጽያኑ መካከል የተደፈገው ተኩስ የማቆም ስምምነት ለሶስት ሳምንታት ያህል በመዝለቁ በሀገሪቱ የሚካሄደው ውጊያ ጉልህ በሆነ መንገድ ቀንሷል። ኬሪ ግን የሶርያው ፕረዚዳንት ባሽር ዐል ዐሳድ በስልጣን ላይ ከቆዩ ዘላቂ ሰላም ሊኖር አይችልም ይላሉ።
0
eff5c2f8c0f72599f64cf93ea1b1f75e
9795e936d1b2e0602662d212d0eec320
ባህር ዳር ከተማ ሁለት ተጨዋቾችን አስፈርሟል
አምና በ14 ክለቦች መካከል ሲካሄድ የነበረው የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ዲቪዝዮን ውድድርን በበላይነት በማጠናቀቅ ወደ ኢትዮጵያ አንደኛ ዲቪዚዮን እርከን ያደገው ጥረት ኮርፖሬት ዘግየት ብሎ ወደ ዝውውር ገበያው በመግባት ሲሆን ሁለት አዳዲስ ተጨዋቾችን ወደ ክለቡ ቀላቅሏል። በ2009 የውድድር ዓመት ቡድኑን ካፈረሰው ዳሽን ቢራ ላይ የሴቶች ቡድኑን ሙሉ ለሙሉ በመረከብ ውድድር እያደረገ የሚገኘው ጥረት ኮርፖሬት አምና በ2ኛ ዲቪዚዮኑ ላይ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ መቅረብ መቻሉ የታየ ሲሆን በቀጣይ በፕሪምየር ሊግ ላይ ውጤት ለማምጣት እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል። በዚህም መሰረት ክለቡ በቅድሚያ የአሰልጣኝ ሰርካዲስ እውነቱን ውል ለአንድ ዓመት ካራዘመ እና አስተዳደራዊ ጉዳዮችን ካስተካከለ በኋላ ወደ ዝውውር ገበያው ፊቱን አዙሯል።የመጀመሪያዋ የክለቡ ፈራሚ አዲስ ንጉሴ (ፎቶ ከላይ) ስትሆን በ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ያሳየችውን ተስፋ ሰጪ ብቃት ተከትሎ ሀዋሳ ከተማን ለቃ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ተቀላቅላ የነበረ ሲሆን በጉዳት የታጀቡ ሁለት የውድድር ዓመታትን አሳልፋለች። እንደ አዲስ ሁሉ በልደታ ክፍለ ከተማ በተከላካይ አማካይ ስፍራ የምትጫወተው መሰረት ገ/እግዚአብሄር በተመሳሳይ በአንድ ዓመት ውል ወደ ክለቡ መቀላቀሏ ተገልጿል።ጥረት ከአዲሶቹ ተጨዋቾች ውጪ የነባር ተጨዋቾችንም ውል እያደሰ ይገኛል። አሳቤ ሙሶ እና ሊዲያ ጌትነትም በአንድ አመት ውላቸውን ማደሳቸው ከክለቡ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በተያያዘ ዜና ክለቡ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን መቀመጫውን ባደረገበት ባህር ዳር ከተማ ከመስከረም 22 ጀምሮ ለማከናወን የመቀደ ሲሆን ተጨማሪ አዳዲስ ተጨዋቾችን ከዝግጅቱ መጀመር በፊት ለማምጣት እንቅስቃሴ ላይ እንደሆነ ተነግሯል።
0
6d08c21c799b2c079b9ac2807ed7f1df
45a3ad6d63caf664be2e22d11a730c71
የረዥም ጊዜ የዚምባብዌ መሪ ሮበርት ሙጋቤ የቁም እሥር ላይ ናቸው
በቀድሞው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ የተመራ የዚምባቡዌ የፕሬዚዳንታዊና ምክር ቤቶች ምርጫ የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ዛሬ ዚምባቡዌ ይገባል።ዚምባቡዌ ሐምሌ 23 ቀን 2010 ዓ.ም የፕሬዚዳንታዊና ምክር ቤቶች ምርጫ ታካሂዳለች።የምርጫውን አጠቃላይ ሁኔታ የሚመመለከት በአቶ ሃይለማርያም የተመራ የአፍሪካ ህብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክ ዛሬ ከሰአት በኋላ ዚምባቡዌ እንደሚደርስ የአፍሪካ ህብረት በድረ ገጹ አስፍሯል።አቶ ሃይለማርያም የሚመሩት ልዑክ ሮበርት ሙጋቤ ዓለም አቀፍ የአየር ማረፊያ ከደረሱ በኋላ ለመገናኛ ብዙሃን የህብረቱ ልዑክ በዚምባቡዌ በሚደረገው ምርጫ ስለሚኖረው አጠቃላይ ቆይታ መግለጫ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም የምርጫው ታዛቢ ልዑክ መሪ ሆነው የተመረጡት በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት እንደሆነ ይታወሳል።የአፍሪካ ህብረት የምርጫ መታዘብ ተግባር የሚያከናውነው በተለያየ ጊዜ በህብረቱ በወጡ የምርጫ መመሪያዎች፣ ደንቦች፣ ህጎችና በዓለም አቀፍ ደረጃ በወጡ የምርጫ ታዛቢነት መርሆች ላይ በመመስረት እንደሆነ አስታውቋል።(ኢዜአ)
0
9b662abccd9c6746708d5c3c23a115d2
2a54dbde230130bf832b74cc8f4a41ec
ጅማ አባ ጅፋር የስታዲየም ለውጥ ለማድረግ አቅዷል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስድስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዚህ ሳምንት መጨረሻ እንደሚካሄዱ ሲጠበቅ አንድ ጨዋታ ወደ ሌላ ጊዜ መራዘሙን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። ጅማ አባ ጅፋር ከ ደደቢት እሁድ ጅማ ላይ ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ በጅማ አባ ጅፋር የቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ምክንያት ወደ ሌላ ጊዜ ተሸጋግሯል። ክለቡ ነገ ሌሊት ወደ ካይሮ የሚጓዝ ሲሆን ዓርብ ከግብፁ ኃያል አል አህሊ ጋር በአንደኛ ዙር የመጀመርያ ጨዋታውን ያደርጋል። ጅማ አባ ጅፋር በፕሪምየር ሊጉ ማድረግ ከነበረበት አምስት መርሐ ግብር ሁለቱን ብቻ ያከናወነ ሲሆን በስድሰተኛ ሳምንት ከደደቢት የሚያደርገው ጨዋታ ከመሸጋገሩ በተጨማሪ በ7ኛ ሳምንት ከሲዳማ ቡና የሚያደርገው ጨዋታም በቻምፒየንስ ሊጉ የመልስ ጨዋታ ምክንያት የመከናወኑ ነገር አጠራጣሪ ነው። በፕሪምየር ሊጉ የአምስት ሳምንታት ጉዞ ብቻ እስካሁን 12 ጨዋታዎች በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ሌላ ጊዜ ተላልፈዋል።
0
723e5c506a368805d279108cdc7ed2e7
723e5c506a368805d279108cdc7ed2e7
ጥረታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉና ሌሎች ክልሎችና አካባቢዎች በመድረስ ሀገራዊ መግባባትን ለማጎልበት እንደሚሰሩም አስታወቀዋል
ወደ መቀሌ ያመሩት በመንግስት ወይም በብልጽግና ፓርቲ አነሳሽነት ነው መባሉ እንዳሳዘናቸው የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች መማክርት አባላት አስታወቁ፡፡ በፌዴራል እና በትግራይ ክልል መንግስት መካከል ያለው ችግር በሠከነ ውይይት ሊፈታ ይገባል በሚል መነሻ ከሰሞኑ ወደ መቀሌ ማምራታቸውን ያስታወቁት የሃይማኖት አባቶቹ እና የመማክርቱ አባላት የሽምግልናውን ሂደት በማሳነስ በመንግስት ወይም በብልጽግና ፓርቲ አነሳሽነት እንደተጀመረና ሽማግሌዎቹም ተላላኪ እንደሆኑ እንዲሁም አንድ ወገን አጥብቆ እንደሻው በማስመሰል በማህበራዊ ሚዲያዎች በስፋት መራገቡ እንዳሳዘናቸው ገልጸዋል፡፡ ይህ በራስ ተነሳሽነት የተጀመረውን ሂደት በከፍተኛ ቁርጠኝነትና ጥንቃቄ ልንሰራበት እንደሚገባ የተማርንበትም ነው ያሉት የሃይማኖት አባቶቹ እና የመማክርቱ አባላት አንዳንድ ሚዲያዎች ጭምር እያደረጉት ያለው አፍራሽና አሉታዊ እንቅስቃሴ እንዲታረም እና ኃላፊነት በጎደለው መልኩ የሚጽፉ ወገኖችም ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ ጠይቀዋል፡፡ የትግራይ ክልል መንግስት ላሳየው አክብሮትና ዝግጁነት ያመሰገኑም ሲሆን ሂደቱ ቀደም ቢል ጥሩ ይሆን እንደነበር አስገንዝቧልም ብለዋል፡፡ ከትናንት በስቲያ ሠኔ 9 ቀን 2012 ዓ/ም ምሽት 4፡00 ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ የገባው የልዑካን ቡድኑ በማግስቱ ሠኔ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰአት ላይ ከፌዴራል መንግስት የሥራ ኃላፊዎች እና ከብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ጋር መወያየቱንም ገልጿል፡፡ ሽምግልናው ሙሉ እውቅናና ይሁንታ አግኝቷል ያለም ሲሆን ሂደቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልና ሌሎች ክልሎችና አካባቢዎችን በስፋት በመድረስ ሀገራዊ መግባባቱን የሚያጎለብቱ ሥራዎች በስፋት እንደሚሠሩም ነው ሂደቱን በማስመልከት በጉባዔው ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ባሰፈረው ጽሁፍ ያስታወቀው፡፡
1
bb835755e7b8c38244f53c8db10c9140
bb835755e7b8c38244f53c8db10c9140
አንድነትና ሰላምን ለማረጋገጥ ክላሽና ታንክ ሳይሆን የሚያስፈልገው ልማትን ማረጋገጥ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን አንድነት እና ሰላም ለማረጋገጥ ክላሽና ታንክ ሳይሆን የሚያስፈልገው ልማትን ማረጋገጥ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ።ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ ለነዋሪዎች መልዕክት አስተላልፈዋል።በመልዕክታቸውም ካለንበት ድህነት ለመውጣት ጦርነት ሳይሆን ልማትን ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድህነት ስላለ ትራክተር፣ አለመማር ስላለ ትምህርት ቤት እንዲሁም በሽታ ስላለ የጤና ተቋም ያስፈልጋልም ነው ያሉት።ሰላም፣ አንድነትን እና ብልፅግናን ለማረጋገጥ በጋራ መስራት እንደሚገባም ተናግረዋል።የስልጤን ህዝብ ታታሪነትና ስራ ወዳድነት ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ታዳጊዎችን ክላሽ ማሸከም ጦርነትን ማውረስ መሆኑንም ገልጸዋል።ከዚህ ባለፈም የህዝብ ተቀባይነትን ለማግኘት ከሚደረግ ሸፍጥ ወደ ሃቅ መሸጋገር እንደሚገባ ጠቅሰው፥ ባለፉት 27 አመታት ከነበረው መስመር አሁን ወደ ብልጽግና ጎዳና ገብተናልም ነው ያሉት በመልዕክታቸው።መንግስታቸው ዕዳ ያለባትን ሃገር እንደመረከቡም ሃገሪቱን ወደ ብልፅግና ለማድረስ እንቅልፍ አይኖረውም ብለዋል፤ ከሃገር ድህነት በላይ ዕዳ እንደሌለ በመጥቀስ።አያይዘውም ድህነትን በማሸነፍ የሃገሪቱን ዕዳ እንከፍላለንም ነው ያሉት።ድህነትን ማሸነፍ ለአንድ ወገን ብቻ የሚተው ባለመሆኑም መላው ህብረተሰብ ተሳትፎ እንዲያደርግም ጠይቀዋል።ከስልጤ ዞን ነዋሪዎች የሚነሱ የመሰረተ ልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችም ሙሉ በሙሉ በደረጃ እንደሚፈቱም አስረድተዋል።በአላዛር ታደለትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
1
a8c090fa1351ac627d50d60b0659630c
b083a6d90a67517a3fb634969374edfa
የደቡብ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን ነገ ያካሄዳል
የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክርቤት አስቸኳይ ጉባዔውን በነገው ዕለት እንደሚያካሄድ ተገለጸ ።የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢድሪስ መሐመድ እንደተናገሩት ጉባዔው ከነገው ዕለት ጀምሮ መካሄድ የሚጀምር ሲሆን አዋጅና ሹመቶችን መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል። የአፋር ብሄራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ጉባኤ በቅርቡ ባደረገው 7ኛው መደበኛ ጉባዔ ላይ ያደረገውን የአመራር ሽግሽግና ውሳኔዎች ተከትሎ እንደሚከናወን ገልጸዋል።ነገ በሚጀመረው ጉባኤ የክልሉን ርዕሰ መስተዳድርና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዲሁም የካቢኔ አባላትን ሹመት መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።በአገር ደረጃ የተጀመረውን ለውጥ ወደ ክልሉ ለማውረድ የሕዝቡን የልማትና መልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት የአስፈጻሚ አካሎችን አደረጃጀት ለመወሰን የወጣን ረቂቅ አዋጅ የክልሉ ምክር ቤት መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል።የአፋር ብሔራዊ ክልል መንግሥት ምክር ቤት በአጠቃላይ 96 አባላት አሉት።
0
ff618863f46d4d5497164de57e4625e1
87154771716500dae579d48ba110e2f1
ዩኤኢ እና እስራኤል የየተለያዩ ስምምነቶችን ይፈራረማሉ
በማዕከላዊ ሆምስ ክፍለ-ሀገር በሚገኘው T4 በተባለው የአየር ሰፈር ጥቃት የተፈፀመው እስራኤል በጎላን ጉብታዎች ላይ የአየር ድብደባ ከአካሄድች ሰዓታት ካለፉ በኋላ ነው።እስራኤል በአየር ሰፈሩ ላይ ተካሄደ ስለተባለው የአየር ድብደባ የተናገረችው ነገር የለም። በጎላን ጉብታዎች ላይ ስለተፈፀመው ድብደባ ግን ባለፈው ቅድሜ ሌሊት ከሶርያ ለተተኮሰው ሮኬት ምላሽ ነወ ብላለች።የሶርያን የሰብዓዊ መብት ጉዳይ የሚከታተለል ቡድን እንደሚለው ከሆነ እስራኤል በጎላን ጉብታዎች ላይ በአካሄደችው የአየር ድብደባ የሶርያ ወታደሮችና የውጭ ተዋጊዎች የሚገኑባቸው 10 ሰዎች ተገድለዋል።
0
a487495b4147b3dbcae481d72015e6eb
82e9c23f9fcc96278ff0fe5f2f424c80
የደቡብ ክልል አመራሮች ቡድን በምዕራብ ኦሞ ዞን የደረሰውን የእሳት ቃጠሎና በቃጠሎው ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎችን ጎበኙ
በደቡብ ክልል በኮንሶ ዞን እና አከባቢው በተፈጠረ ግጭት ለተፈናቀሉ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ማድረግ መጀመሩን የክልሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጠ።የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ጋንታ ጋምአ የተፈናቀሉ ዜጎችን በተመለከተ እንደተባለው 90ሺህ እንደማይደርስ ገልጸው፣ ትክክለኛው ቁጥር የተለያዩ አካላትን አካቶ በተደራጀ ኮሚቴ እየተጣራ መሆኑን ለቪኦኤ አስታውቀዋል።ቪኦኤ ግጭቱ ከተቀሰቀባቸው እና ብዙ ዜጎች ተፈናቀሉ ከተባለው ከኮንሶ ዞን ኮልሜና ቀበሌ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች አንፃራዊ ያሉት ሰላም መኖሩን ገልፀው በቂ ሰብዓዊ ድጋፍ እንዳልደረሰላቸው ተናግረዋል።
0
04250fffa0f0edcccf38abea46eae6d7
7b390c7c0da6d18f4bf09e8c52f8ec81
የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማህበር ለመጭው ምርጫ ስኬት የበኩሉን እገዛ እንደሚያደርግ አስታወቀ
የሦርያው ፕሬዚደንት ባሽር አል-አሳድ የአገራቸውን የአምስት ዓመታት የርስ በራስ ጦርነት ለማቆም ይቻል ዘንድ በጠላትነት ላለመተያየት የተደረሰው ስምምነት፣ ተስፋ የሚፈነጥቅ ነው ሲሉ ዛሬ ማክሰኞ መናገራቸው ተሰማ።ስምምነቱ ሥራ ላይ እንዲውል መንግሥታቸው የበኩሉን እንደሚያደርግ ፕሬዚደንት አሳድ ከጀርመን ቴሌቪዥን ጋር ባካሄዱት ቃለ-ምልልስ ተናግረዋል።የዩናይትድ ስቴትሱ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በበኩላቸው፣ የሦርያውን ቀውስ በማርገብ እረገድ ቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት ወሳኝነት እንዳላቸው ገልጸዋል።ውጩ ጉዳይ ሚኒስትር ኬሪ ይህን የተናገሩት ትናንት ሰኞ ዋሽንግተን ውስጥ ለጋዜተኞች በሰጡት ቃል ነው።እርሳቸውና የሩስያው አቻቸው ሰርጌ ላህሮቭ፣ ስምምነቱ ይፋ ከሆነበት ካለፈው ቅዳሜ ወዲህ ተደጋጋሚ ጥሰቶች መታየታቸውን አመልክተው፣ ይሁንና ለጥሰቱ ይፋ የሆነ እውቅና ወይም ህጋዊነት መስጠት እንደማይፈልጉ ጠቅሰዋል።
0
8116dc75073352024bfc4f7c84aab17a
34a0547bf82c0a8b2103ce20f9952a92
ትዊተር ፕሬዚዳንት ትራምፕን በዘላቂነት አገደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍልስጤም ከአሜሪካ እና እስራኤል ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ግነኙነት ማቋረጧን አስታውቃለች።የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለዘመናት የቆየውን የእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት ብሎም የቀጠናውን ሰላም በዘላቂነት መፍታት ያስችላል ያሉትን የሰላም እቅድ በቅርቡ ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል።ይህን ተከትሎም የዓረብ ሊግ ሀገራት በትናንትናው ዕለት በጉዳዩ ዙሪያ የሚመክር አስቸኳይ ጉባኤ በግብጽ ካይሮ አካሂደዋል።ሀገራቱ ባካሄዱት ስብሰባም ትራምፕ ይፋ ያደረጉት የሰላም እቅድ የፍልስጤማውያንን መብት በዘላቂነት የማያስከብር በማለት ውድቅ አድርገውታል።የፍልስጤም ፕሬዚዳንት መሃሙድ አባስ በጉባኤው ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ሀገራቸው ከአሜሪካ እና እስራኤል ጋር የነበራትን ሁለንተናዊ ግንኙነት ማቋረጧን አስታውቀዋል።ፕሬዚዳንት ትራምፕ ይፋ ያደረጉትን የሰላም እቅድ የፍልስጤማውያንን ጥቅም እና መብት የማያስከበር ከመሆኑ ባሻገር ዓለማቀፋዊ ህግን ያልተከተለ የፖለቲካ ሴራ ሲሉ አጣጥለውታል።የፕሬዚዳንት ትራምፕ የመካከለኛው ምስራቅ የሰላም እቅድ የእስራኤልና ፍልስጤም የዘመናት ግጭት መንስኤ የሆነችው እየሩሳሌም ከተማን የእስራኤል ግዛት ስለመሆኗ እውቅና ይሰጣል።ዌስት ባንክ የእስራኤል ሉዓላዊ ግዛት መሆኗን የሚያረጋግጠው የሰላም እቅዱ፥ ፍልስጤማውያንም ሆኑ እስራኤላውያን አሁን ላይ ከሚኖሩበት ስፍራ የማይለቁ መሆኑንም ያብራራል።በሌላ በኩል የሰላም እቅዱ ለፍልስጤም ሉዓላዊ ሀገር ምስረታ እውቅና የሚሰጥ መሆኑ ተመላክቷል።ምንጭ፦presstv.com
0
8ddf48f6ca95dd49a5fcaab1df1c619e
7a1fb563ad3cf61a61732e4b24e3b44f
ወደ ሱዳን የተሰደዱ ዜጎች በአጭር ጊዜ ወደ ሃገራቸው ይመለሳሉ – የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን
በማይካድራ በንፁሃን ላይ ጭፍጨፋ ፈፅመው ወደ ሱዳን የተሰደዱ ወንጀለኞችን መንግስት ተከታትሎ ለህግ እንደሚያቀርብ ያስታወቀ ሲሆን በክልሉ በጦርነት ለተጎዱ ዜጎች በረድኤት ድርጅቶች ድጋፍ እየተደረገ ነው ብሏል።የተባበሩት መንግስታትና የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል አፋጣኝ ሰብአዊ ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ መስማማታቸውን ተከትሎ፣ የረድኤት ድርጅቶች ድጋፍ ማድረግ መጀመራቸውንም ተገልጿል።ጦርነቱን ሽሽት ወደ ሱዳን የተሰደዱ ከ43 ሺህ በላይ የክልሉ ተወላጆችም ወደ ሃገራቸው ተመልሰው እንዲቋቋሙ የማድረግ ተግባር መከናወን መጀመሩን የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ሪፖርት አስገንዝቧል። በክልሉ የምግብና የህክምና አገልግሎትን ጨምሮ መንግስት መሰረታዊ የሆኑ የመገናኛ አውታሮችን እየከፈተ መሆኑ የሚበረታታ ነው ያለው ሪፖርቱ፤ የክልሉ ነዋሪዎች ወደ መደበኛ የእለት ተእለት እንቅስቃሴያቸው እየተመለሱ መሆኑን የረድኤት ተቋማት አረጋግጠዋል ተብሏል።በሱዳን በስደተኛ መጠለያ ካምፕ ያሉ የክልሉ ተወላጆች ወደ ነበሩበት ተመልሰው የሚቋቋሙበት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን፣ ነገር ግን በማይካድራው አሰቃቂ የዘር ተኮር ጭፍጨፋ የተሳተፉ አካላት በስደተኛ ካምፑ እንዳሉ ጥቆማዎች በመቅረባቸው መንግስት አጣርቶ ጥፋተኞቹን ለህግ እንደሚያቀርብ ተጠቁሟል፡፡ ስደተኞቹን መልሶ የማቋቋም ተግባሩም በስደተኞቹ ፈቃደኝነት ላይ ተመስርቶ የሚካሄድ መሆኑን መንግስት ማስታወቁ ተመልክቷል። በትግራይ ለተፈጠረው ሰብአዊ ቀውስና ስደተኞችን መልሶ ለማቋቋም ይውል ዘንድ የአውሮፓ ህብረት 4 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ ለማድረግ መወሰኑንም ተመልክቷል፡፡ በትግራይ ከሚከናወነው የሰብአዊ ድጋፍ ጋር በተያያዘ፣ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በበኩሉ፤ከአለማቀፍ የቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመተባበር ከ1ሺህ በላይ የተጠፋፉ ቤተሰቦችን ደህንነት የማሳወቅ ተግባር ማከናወኑን አስታውቋል። ቀድሞ የተጎዱትን በማቋቋም ተግባር ላይ ተሳትፎውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ማህበሩ ጠቁሟል፡፡
0
028e10c3bf31123bcc905ba4d370fcd1
028e10c3bf31123bcc905ba4d370fcd1
የህዳሴ ግድብ ዋንጫ በደቡብ ክልል ከ320 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል በተዘዋወረባቸው አካባቢዎች ከ320 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡ ተገለፀ፡፡ዋንጫው በሃዲያ ዞን የሃያ ስድስት ቀናት ቆይታውን አጠናቆ ትናንት ወደ ወላይታ ዞን ሲገባ ደማቅ አቀባበል እንደተደረገለት የክልሉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር አቶ ፋሲካ ጌታቸዉ አመልክተዋል፡፡"የግድቡ ግንባታ የህዝብ ለህዝብ ትስስሩን በማጠናከር ሃገራዊ መግባባትን የፈጠረ ነው "ብለዋል፡፡ዋንጫው በሃድያ ዞን በነበረዉ ቆይታው ከፍተኛ የህዝብ ድጋፍ እንደነበረውም ገልጸዋል፡፡በዞኑ ለመሰብሰብ ከታቀደዉ 35 ሚሊዮን ብር የተለያዩ ስጦታዎችን ሳይጨምር ከ115 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን አስታውቀዋል፡፡"ስራው ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ለማሳተፍ በተካሄደ ንቅናቄ የተመራ በመሆኑ ከእቅድ በላይ ለመሰብሰብ ተችሏል " ያሉት ዳይሬክተሩ ህብረተሰቡ የቁጠባ ባህሉን በማሳደግ በሃገር ኢኮኖሚ ላይ የራሱን አስተዋጥኦ እንዲያበረክት ምቹ ሁኔታ መፍጠሩንም ጠቁመዋል፡፡ዋንጫው በክልሉ በተዘዋወረባቸው ሶስት ዞኖችና አንድ ልዩ ወረዳ በዓይነት የተበረከተው ስጦታ ሳይጨምር ከ320 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡንም ገልጸዋል፡፡በወላይታ ዞን ዋንጫውን ለመቀበል ከፍተኛ ዝግጅት እንደተደረገና የህዝቡን ንቅናቄ በማስቀጠል የዞኑን እቅድ ለማሳካት ጥረት እየተደረገ መሆኑም ተመልክቷል፡፡ዋንጫው በሰባት ወረዳዎች ቆይታውን አጠናቆ መጋቢት 24 በዞኑ ዋና ከተማ ሶዶ እንደሚገባ የተዘጋጀዉ መርሃ ግብር ያሳያል፡፡በዞኑ ለመሰብሰብ የታቀደውም ከ65 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል፡፡መጋቢት 24/ 2009ዓ.ም ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴው ግድብ መሰረት ድንጋይ የቀመጠበት ስድስተኛ ዓመት በክልል ደረጃ የሚከበር ሲሆን በዞን ደረጃ ለዋንጫው የተሰበሰበው ገቢም ይፋ ይደረጋል ተብሏል፡፡
1
94df1e5ae20089baf9056b7ae5dc978b
94df1e5ae20089baf9056b7ae5dc978b
ስኬትን ማረጋገጥ
እጅግ በጣም ጥሩ ለሆነ የተሽከርካሪ ማኔጅመንት የሚከተሉትን ጠቃሚ ልምዶች ይሞክሩ፡፡ በድርጅትዎ ውስጥ ያለ ማንኛውም ሰው፣ ተሽከርካሪ ፣ የድርጅቱ የደም ስር መሆኑን መረዳቱን እርግጠኛ ይሁኑ፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ እጅግ ከመጠቁ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ጋር ይወዳጁ። በቲሲኦ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ መሰረት አዲስ መኪና መፈብረክን ያራርቁከፍተኛ ጥራትና ብቃት ያለው ተሽከርካሪ መስራት ምንድነው ጥቅሙ? የኢንሹራንስ ወጪ ይቀንሳል? የጥገና ወጪስ? በማለት ይጠይቁ ይላሉ፤ ሚ/ር ኦልደንበርግ፡፡
1
716cf640d676e7e1f58b44c8d9611847
721bf5df984a2524c0af067cbc30a2c3
አውስኮድ በዝውውር መስኮቱ በርካታ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
በዝውውር ገበያው የዘገየ ቢመስልም ኃላ ላይ በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ እየቀላቀለ ያለው ሲዳማ ቡና ሶስት ተጫዋቾችን የግሉ አድርጓል፡፡ለ2011 የውድድር ዘመን ተጠናክሮ ለመቅረብ በርካታ ክለቦች አዳዲስ ተጫዋቾችን እየቀላቀሉ ይገኛሉ በዝውውር መስኮቱ ዘግየት ብሎ ተቀላቅሎ የነበረው ሲዳማ ቡና ከሳምንት በፊት በከፍተኛ ሊግ ወሳኝ ጨወታ ያለባቸውን ሁለት የአማካይ ስፍራ ተጫዋችንና አንድ ግብ ጠባቂን ለሁለት ዓመታት አስፈርሟል፡፡ እግር ኳስን በደቡብ ፓሊስ የጀመረውና በ2008 ከሀዲያ ሆሳዕና ጋር ወደ ፕሪምየር ሊግ አድጎ በክለቡ መጫወት ችሎ የነበረው እንዲሁም በ2009 ዳግም ተመልሶ በቀድሞው ክለቡ በአማካይ ስፍራ በመጫወት ዘንድሮ ደቡብ ፖሊስ ወደ ፕሪምየር ሊግ እንዲገቡ ካስቻሉ ተጫዋቾች መካከል አበባየሁ ዮሀንስ ሲዳማ ቡናን ተቀላቅሏል፡፡ ሌላኛው አዲስ ፈራሚ የመስመር ተጫዋች የሆነው ዳዊት ተፈራ ነው። ሻሸመኔ ከተማን በመልቀቅ ላለፉት ሶስት ዓመታት በጅማ አባቡና ጥሩ ጊዜን ያሳለፈውን እና በአሰልጣኝ ግርማ ሀ/ዮሀንስ ከ20 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን መጫወት የቻለው ዳዊት በፍፁም ተፈሪ መልቀቅ የተፈጠረውን የፈጣሪ አማካይ ክፍተት እንደሚሸፍን ይጠበቃል።በሲዳማ ቡና ከዚህ ቀደም በግብ ጠባቂነት የሚታወቀው አዱኛ ደረጀ ሌላው ክለቡን የተቀላቀለ ተጫዋች ነው።
0
67e9dccfb2218d0d4f455fcd217d0573
084d5483e7a425ac9e80f934edf3c830
ኢትዮጵያ ቡና በተስተካካይ ጨዋታ ሐረር ቢራን ያስተናግዳል
በ17ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ዳሽን ቢራን አስተናግዶ ካለግብ አቻ ተለያይቷል፡፡11፡30 በተጀመረው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡናዎች በሻኪሩ እና ቢንያም አሰፋ አማካኝነት የግብ ሙከራዎችን ያደረጉ ሲሆን በጨዋታው ጥሩ ሲንቀሳቀስ ያመሸው የዳሽን ግብ ጠባቂ ደረጄ አለሙ አክሽፎባቸዋል፡፡ከጨዋታው በኋላ የዳሽን ቢራው አሰልጣኝ ሳምሶን አየለ ተጫዋቾቻቸው ሰአት ለማባከንና የአቻ ውጤትን አስጠብቀው ለመውጣት መጫወታቸውን አስተባብለዋል፡፡ ‹‹ አቻ ለመውጣት ሳይሆን በመልሶ ማጥቃት ግብ አስቆጥረን ለማሸነፍ ነበር የገባነው፡፡ በመጀመርያው አጋማሽ ብልጫ ቢወሰድብንም ወደ ግብ በመድረስ እኛ የተሸልን ነበርን፡፡ በ2ኛው አጋማሽ ደግሞ የሲስተም ለውጥ አድርገን ከቡና በተሻለ ተንቀሳቅሰናል፡፡ በአጠቃላይ በአልሸነፍ ባይነት ቡናን በበርካታ ደጋፊዎቹ ፊት ነጥብ አስጥለን በመመለሳችን ደስተኞች ነን፡፡ ›› ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡የቡናው አጥቂ አቢኮዬ ሻኪሩ በበኩሉ ‹‹ ዛሬ እድለኞች አልነበርንም፡፡ ዳሽኖች ለመጫወት ሳይሆን ሰአት ለመግደል ነው አዲስ አበባ የመጡት ›› ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል፡፡
0
0197b3f7ce286767aee45b83b13040af
a188002c010d448be477bd45e685a148
መንግሥት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዙሪያ ለዲያስፖራዎች ገለጻ ሊያደርግ ነው
የኢፌዴሪ ሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል ለስድስት ወር የሚቆይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ።የኢፌድሪ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ፣ ጥቅምት 25/2013 ባደረገው አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ መንግሥት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 93/1/ሀ መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መደንገጉን አስታውቋል።የሚኒስትሮች ምክር ቤት መግለጫ አክሎም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለስድስት ወራት ተፈጻሚ እንደሚሆን አስታውቆ ይህንን አዋጅ የሚያስፈፅም በኢፌድሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሰብሳቢነት የሚመራና አግባብነት ካላቸው አካላት የተወጣጡ አባላት ያሉት ግብረኃይል መቋቋሙን ገልጿል።ግብረኃይሉ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲሆን "የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረሀይል" ተብሎ ይጠራልም ተብሏል።የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን መደንገግ ያስፈለገበትን ምክንያት ሲያስረዳም የሀገርን ሰላምና ሕልውና፣ የሕዝብንና የዜጎችን ደህንነት የማረጋገጥ እና ሀገሪቷን ወደ ሁከትና ብጥብጥ የሚወስዱ ማናቸውንም ድርጊቶችን የመከላከል ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነት እንዳለበት ገልጿል።አክሎም በትግራይ ብሔራዊ ክልል ውስጥ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን እንዲሁም የሕዝብን ሰላምና ፀጥታ አደጋ ላይ የሚጥሉ በተለይም የአገርን ሉዐላዊነት የሚገዳደሩ፣ የፌደራል መንግሥት በሕገ መንግሥቱ የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት በክልሉ እንዳይወጣ እና ሀገሪቷን የጦር አውድማ የሚያደርጉ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔዎችን ጭምር በመጣስ በርካታ ሕገ ወጥ ተግባራት እየተፈፀሙ ናቸው ብሏል።ይህን ሁኔታ በመደበኛው የሕግ ማስከበር ሥርዓት ለመከላከልና ለመቆጣጠር የማይቻልበት ደረጃ ላይ መደረሱን የገለፀው መግለጫው በሕገ መንግሥቱ በተደነገገው መሠረት ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለመጠበቅ ልዩ እርምጃዎችን መውሰድ የሚያስችል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በመደንገግ እና ተግባራዊ በማድረግ ሁኔታውን መቆጣጠር በማስፈለጉ አዋጁ መታወጁን ገልጿል።አዋጁ በመላው የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መስተዳድር ተፈፃሚ የሚደረግ ሲሆን፣ እንደያስፈላጊነቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተፈፃሚ ወይም ቀሪ የሚሆንባቸውን ተጨማሪ አካባቢዎችነ ግብረኃይሉ በሚያወጣው በመመሪያ ይወስናል ተብሏል። አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ በ2/3ኛ ድምፅ መፅደቅ አለበት።
0
cf982653ac28061389dcd3444c7e5e2c
cd2798556a9d3ac8c3a1195e9b29804b
ብሪታኒያውያን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት በስፋት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ
ኢትዮጵያ የቻይና ባለሀብቶች በጨርቃ ጨርቅ፣ ቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኢንዱስትሪ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሰማሩ ጥሪ አቀረበች። ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ዘጠኝ አባላት ያለውና በቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሚመራ የቻይና ልኡካን ቡድን ትናንት በብሔራዊ ቤተመንግሥት አነጋግረዋል።ፕሬዚዳንት ሙላቱ በውይይቱ ላይ ኢትዮጵያ በጨርቃ ጨርቅና ቆዳ ውጤቶች ዘርፍ እምቅ ሃብት እንዳላት በመጠቆም ባለሃብቶቹ በዘርፉ ላይ ቢሰማሩ ውጤታማ እንደሚሆኑ ገልጸዋል።የቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዣንግ ሚንግ ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለውን ፈጣን እድገት በማድነቅ በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የኢኮኖሚ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለማድረግ ዝግጁ ማሆናቸውን ገልጸዋል።ዣንግ ሚንግ ቻይና በቂ የሰለጠነ የሰው ኃይል እንዳላት በመጠቆም፥ አገሪቱ ከኢትዮጵያ ጋር በኢንቨስትመንት በኩል የጋራ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እንደምትሰራ ተናግረዋል።ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር የምትፈጥረው ጠንካራ ግንኙነት ከሌሎች የአፍሪካ አገራት ጋር ያላትን ትስስር ለማጠናከርም እንደሚረዳ መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
0
69f0df2464a462363d629ce2a71cc6c1
207f3a8d6f1a4b024d94f44aaada06b2
ከስደት ተመላሾችን ለማቋቋም የ15 ሚሊዮንዩሮ ፕሮጀክት ተፈረመ
ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አገራቸው የሚመለሱ ዜጎች ያላንዳች እንግልት ወደ ቀያቸው ለመመለስና መልሶ ለማቋቋም፣ የፌዴራል መንግሥትና ክልሎች ተቀናጅተው እንዲሠሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ(ዶ/ር) ጠየቁ፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት ለሪፖርተር እንደገለጸው፣ ማክሰኞ ሚያዝያ 17 ቀን 2009 ዓ.ም. የተመላሾች ማስተባበሪያ ብሔራዊ ኮሚቴ በሚኒስትሩ መሪነት በመሰብሰብ፣ በጉዳዩ ላይ እስካሁን የተከናወነውን ሥራ ገምግሟል፡፡የሳዑዲ ዓረቢያ መንግሥት ሕገወጥ የውጭ ዜጎች ወደ አገራቸው በሰላም እንዲወጡ በቅርቡ የ90 ቀናት የምሕረት አዋጅ ያወጣ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሥር የተቋቋመውን ግብረ ኃይል እንቅስቃሴ በመገምገም በቀጣይነት ሊሠሩ ስለሚገቡ ጉዳዮች ዕቅድ አውጥቷል፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም እንደሚሉት ብሔራዊ ኮሚቴው እስካሁን ለተመላሾች መረጃ በመስጠት፣ በአካባቢው የማስተባበሪያ ቢሮዎች በመክፈትና ከፍተኛ የሕዝብ ግንኙነት ሥራ አከናውኗል፡፡መረጃን ተደራሽ በማድረግ በተደረገው እንቅስቃሴ እስካሁን በሺሕ የሚቆጠሩ ዜጎች ወደ አገራቸው መምጣታቸው ታውቋል፡፡ብሔራዊ ኮሚቴውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሚያስተባብሩት ሲሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የኤርፖርቶች ድርጅት፣ የትራንስፖርት ሚኒስቴር፣ ፌዴራል ፖሊስንና ክልሎችን ያቀፈ ነው፡፡በዚሁ ስብሰባ ኦሮሚያና አማራን ጨምሮ አንዳንድ ክልሎችም ተሳታፊ ነበሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዜጎች ወደ አገራቸው በሰላም እንዲገቡ፣ ከዚያም ወደ ቀያቸው እንዲደርሱና እንዲቋቋሙ ክልሎች ከፌዴራል መንግሥት ጋር ተቀናጅተው እንዲሠሩ አሳስበዋል፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ ለዚሁ ዓላማ የተቋቋሙ ቢሮዎችንም በሰው ኃይል ለማጠናከር ተወስኗል፡፡በመቶ ሺሕ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የምሕረቱ ተጠቃሚ ሆነው አገራቸው ይገባሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ በቅርቡ ኢትዮጵያውያኑ በዕድሉ እየተጠቀሙ ባለመሆናቸው መንግሥትን እንዳሳሰበው መዘገባችን ይታወሳል፡፡በሳዑዲ ዓረቢያ ከሚገኙ የሪያድና የጅዳ ኤምባሲዎች በተጨማሪ ሰባት ማስተባበሪያ ቢሮዎች ለዚሁ ዓላማ መቋቋማቸውን መዘገባችን አይዘነጋም፡፡
0
300d0ed425a8e799ee4b0847c6e7e7d0
300d0ed425a8e799ee4b0847c6e7e7d0
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የመጨረሻ የህግ ማስከበር ዘመቻ እንዲያካሂድ በከትናንት በስትያ መታዘዙን ገልጸው ነበር
መከላከያ ሰራዊት መቀሌን ሙሉ መሙሉ መቆጣጠሩን ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላን ጠቅሶ ኢቢሲ ዘግቧል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ መከላከያ ሰራዊት በመጨረሻው “የህግ ማስከበር ዘመቻ” የትግራይ ክልል ዋና ከተማ ወደ ሆነቸው መቀሌ መግባት መቻሉን አስታውቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ንጹሐን ዜጎች ዒላማ ሳይሆኑ፣ ከተሞቻችንና ቅርሶቻችን ሳይጎዱ መቀሌ ለመግባት” እንደተቻለ ተናግረዋል፡፡ የትግራይ ህዝብ ከህወሓት ቡድን ጋር አለመሆኑን አረጋግጧል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የህወሓት ሀይል የጤና ተቋማትን፣ ተ/ቤቶችን፣ ድልድዮችን፣ መንገዶችን፣ መሥሪያ ቤቶችን አውድሟል ብለዋል፡፡ በፌደራል መንግስትና በትግራይ ክልል መካከል ያለው አለምግባባት ወደ ግጭት ያመራው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጥቅምት 24 ህወሓት በክልሉ በሚገኙት የመከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ ጥቃት መሰንዘሩንና በህወሓት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ከሳወቁ በኋላ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በከትናንት በስትያ መከላከያ ሰራዊት በትግራይ ክልል እያካሄደ ያለውን “የህግ ማስከበር ዘመቻ” የመጨረሻ ምእራፍ እንዲያካሄድ መታዘዙን ማስታወቃቸው ይታሳል፡፡
1
fc7ead65c94795dbabe8933899846bf2
0fdd319218f4693813006cad2d876eed
በጉደር የሚገኘውን የአምቦ ሰብ ስቴሽን ተመረቀ
ሁለት የአምቦ ከተማ እማወራዎች በዚሁ“ኡቡንቱ” በሚል መጠሪያ የተሰየመ አገር በቀል የበጎ-አድራጎት ማህበር ባደረገላቸው ድጋፍ ኑሯቸውን በማሻሻል ላይ እንደሚገኙ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ፡፡“ኡቡንቱ” ባለፉት አራት አመታት 171 እማወራዎች ራሳቸውን ችለው ቤተሰባቸውን እንዲያስተዳድሩ ማድረጉን የማህበሩ አስተባባሪ ገልጸዋል፡፡አገር በቀል የበጎ-አድራጎት ድርጅቱ የችግረኛ ቤተሰብ ልጆች ከትምህርት እንዳይሰተጓጎሉ በማድረግም ረገድ የሚሰራ መሆኑን አስተባባሪዋ አመልክተዋል፡፡
0
edbc35884549050fc419738c330b19f0
a903d98b3a39eb74942ea0a5ff99aeab
የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሠራተኞች በዋስ እንዲለቀቁ ትዕዛዝ ተሰጠ
የሱዳኑ መንግሥታዊ ዜና አገልግሎት /SUNA/ ዛሬ እንደዘገበው፣ ፕሬዚዳንቱ ኦማር ሀሰን አልበሽር ሀገሪቱ ውስጥ ያሉ የፖለቲካ እስረኞች በሙሉ እንዲለቀቁ ትዕዛዝ አስተላለፉ።ዘገባው እንዳመለከተው፣ ይህ ፀረ መንግሥት እንቅስቃሴዎችን ተከትሎ በርካታ ተቃዋሚዎች ከታሰሩ በኋላ ይፋ የሆነው “የፖለቲካ እስረኞች ይፈቱ” ትዕዛዝ፣ ሀገሪቱ ውስጥ የተጀመረው የብሔራዊ እርቅና የብሔራዊ መግባባት አካል ነው።የሆነ ሆኖ ግን ዘገባው፣ የሚፈቱትን የፖለቲካ እስረኞች ቁጥር ይፋ አላደረገም።ሱዳን ውስጥ የተከሰተው ከፍተኛ የኢኮኖሚ ውድቀት፣ ሀገሪቱ ውስጥ ለተቀሰቀሱት ሕዝባዊ አመፆች ዋና ምክንያት ሆኖ መቆየቱ ይታወቃል።ፕሬዚዳንት በሽር ባለፈው ወር ሰማኒያ የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱ ማዘዛቸው አይረሳም። ተቃዋሚ ቡድኖች በሰጡት ቃል፣ ታዋቂ ፖለቲከኞችንና የሱዳኑን ኮምኒስት ፓርቲ መሪ ሙሐመድ ሙክታር አል ከሃቲቤን ጨምሮ፣ ሃምሳ እስረኞች ገና እንዳልተፈቱ ተናግረዋል።ዩናይትድ ስቴትስና ሱዳን ውስጥ የሚገኙ የአውሮፓ ኤምባሲዎች፣ ሀገሪቱ ውስጥ የሚናገሩት እስረኞች በሙሉ እንዲፈቱ ጠይቀው ነበር ተብሏል። የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ በበኩሉ፤ ብዙዎቹ እስረኞች፣ ኢሰብዓዊ በሆነ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ ገልፆ ነበር።
0
7b09ce7f3dbf733c1f5ffe1314ccd05e
9bced5edc74b3ae1f0d76f4ccad276ab
በድንበር እና የአንበጣ መንጋ በተከሰተባቸው ስፍራዎች የመከላከል ስራዎች እየተሰሩ ነው
በደቡብ ኢትዮጵያና በሰሜን ኬንያ የተከሰተው አዲስ የአንበጣ መንጋ በምሥራቃዊ አፍሪካ አካባቢዎች እየተዛመተ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት የምግብና እርሻ ድርጅት [ፋኦ] አስጠነቀቀ።ድርጅቱ ሰኞ ዕለት ባወጣው መረጃ፤ አዲስ የተፈለፈሉ የአንበጣ መንጋዎች ከዚህ ቀደም ከተከሰተባቸው ምሥራቅ ኢትዮጵያ እና ማዕከላዊ ሶማሊያ በመሰደድ ወደ ኢትዮጵያ ደቡብ ክልል እና ወደ ሰሜን ኬንያ እና የባህር ዳርቻዎች አካባቢ እየተስፋፋ ነው ብሏል።እስካሁን ድረስ በአራት የኬንያ ግዛቶች ማለትም በዋጂር፣ ጋሪሳ፣ ማርሳቢት እና በቅርቡ ደግሞ ኢሲኦሎ ግዛቶች የአንበጣ መንጋው መከሰቱን ድርጅቱ ጠቅሷል።"የአንበጣ መንጋው መራባቱን ቀጥሏል። በኬንያ ደቡብ ምስራቅ ታይታ ታቬታ እና በባህር ዳርቻዎች አካባቢ ደግሞ እድገቱን ያልጨረሰ የአንበጣ መንጋ ይገኛል" ብሏል ድርጅቱ። የተወሰነው የአንበጣ መንጋ በዚህ ወር ወደ ሌሎች የኬንያ አካባቢዎች እንዲሁም ታንዛኒያ፣ ደቡብ ሱዳን እና ኡጋንዳ ሊደርስ እንደሚችል ድርጅቱ አስጠንቅቋል።የአንበጣ ወረራ በቀጠናው ለምግብ ዋስትና ትልቅ ስጋት መሆኑን የጠቀሰው ድርጅቱ፤ ባለፈው ዓመት በቀጠናው የተከሰቱ በቢሊዮን የሚቆጠሩ አንበጣዎች በሰብል ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን ገልጿል።በመሆኑም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅቱ፤ አገራት ጥናት ለማካሄድ፣ የአንበጣ መንጋውን ፍልሰት ለመቀነስ እና የነፍሳቱን እርባታ ለመቆጣጠር አስፈላጊውን ጥረት እንዲያደርጉ አሳስቧል።ድርጅቱ አክሎም የአንበጣ መንጋው በማዕከላዊ ኬንያ ምን አልባትም ደቡብ ምዕራብ አካባቢዎች እንዲሁም በሰሜን ምስራቅ ታንዛኒያ፣ ምስራቃዊ ኡጋንዳ እና በደቡብ ምስራቅ ደቡብ ሱዳን በተያዘው ወር ሊደርስ እንደሚችል ትንበያውን አስቀምጧል። በሰሜን ምሥራቅ ታንዛኒያ ምዋንጋ አካባቢ እድገቱን ያልጨረሰ የአንበጣ መንጋ መታየቱን ሪፖርቶች እንደሚያመልክቱ ድርጅቱ ገልጿል።"የአንበጣ መንጋ የሚመቸው ቦታ ላይ ከደረሰ፤ በማደግ፣ እንቁላል በመጣልና በመፈልፈል በየካቲትና መጋቢት ወር ላይ እድገቱን ያልጨረሰ የአንበጣ መንጋ ይፈጠራል" ሲል አሳስቧል ድርጅቱ። በኢትዮጵያ ከዚህ ቀደም በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው የአንበጣ መንጋ በሰብል ላይ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ይታወሳል።
0
3d6c48e4eb90e55fb52dde67d00fe6e0
90c92a99dcb33ccd32c201d019f3d59f
በደን ውጤቶች አቅርቦትና ፍላጎት መካከል ክፍተት አጋጥሟል
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 7/2005 (ዋኢማ) – በኦሮሚያ ክልል በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 18 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች በተለያዩ የስራ ዘርፎች መሰማራታቸውን የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡የከልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ዳባ ሁንዴ በክልሉ ያለውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ አስመልክተው ለክልሉ ምክር ቤት ጉባኤ እንደገለፁት ፈቃድ ተሰጥቷቸው በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች የተሰማሩት 280 ባለሃብቶች ናቸው፡፡ባለሃብቶቹ ከተሰማሩባቸው የኢንቨስትመንት ዘርፎች መካከል ኢንዱስትሪ፣ አግሮ ኢንዱስትሪ፣ አበባ ልማት፣ ግብርና፣ አገልግሎትና ኮንስትራክሽን እንዲሁም ማኑፋክቸሪንግ በዋናነት የሚጠቀሱ መሆናቸው ገልፀዋል፡፡የክልሉን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የሚያፋጥነውን የኢንቨስትመንት ፍሰት ቀጣይነት ለማረጋገጥ ፤የግል ባለሃብቱን ፍላጎት ያማከለ የመሰረተ ልማት አቅርቦት እንዲኖር በተለይም የመንገድ ፣ የሃይል አቅርቦትና የመገናኛ አገልግሎት እንዲኖር የክልሉ መንግስት ጉዳዩን በዋናነት ከሚመለከታቸው የፌዴራል መንግስት ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑን ገልጠዋል።የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ለማስተናገድ በሚወሰዱ እርምጃዎች ከመሬታቸው ለሚነሱ የልማት ተነሺ አርሶ አደሮች ካሳ የመስጠት ሂደት መሃንዲሶች ላይ የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከት መታየቱን የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ አለማየሁ አቶምሳ ለጉባኤተኛው ተናገረዋል።ከ18 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ከ280 በላይ የሚሆኑ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው በማልማት ላይ እንደሚገኙ የገለጹት ፕሬዚዳንቱ ፕሮጀክቶቹም 54 ሺህ ለመጠጉ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል እየፈጠረ መሆኑን ጠቅሰዋል።እንደ ኢዘአ ዘገባ የክልሉ መንግስት እስከ አሁን ከ18 ሺህ ሔክታር በላይ መሬት ለተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መዋሉን ገልጠው ለ2006 ዓ.ም ከ100 ሔክታር በላይ የኢንዱስትሪ ዞን ተለይቶ መዘጋጀቱን አስገንዝበዋል።
0
abe8ad84d89d4c543e454f6b8a620aed
6d3f4d53d0f9f0babdd74df83ee7a299
ተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ ፓርኮችን ግንባታ ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው
የአማራ ክልል ‹የገጠር ልማት ስትራቴጂና ሞዴል መንደር ማማከር ፕሮጀክት› ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች እንዲስፋፉ መሠረት እንደሚጠል የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ተናገሩ፡፡ የአማራ ክልል የገጠር ልማት ስትራቴጂና ሞዴል መንደር ማማከር ፕሮጀክት ከክልሉ አመራር አካዳሚ ጋር በመተባበር ለአርሶ አደሮች እና ለአመራሮች ለአምስት ቀናት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቋል፡፡ የስልጠናው ዓላማ በሰብል ልማት፣ በእንስሳት ሀብት ልማት አና አካባቢን በማሻሻል ሁለንተናዊ ለውጥ ለማምጣት የኮሪያን ልምድ ማስገንዘብ ነው፡፡ ኮሪያ ከአስከፊ ድህነት በመላቀቅ ለደረሰችበት ደረጃ የተጠቀመችበትን የአዲስ መንደር ንቅናቄ ምሥረታ ተከጥቅምት 28/2012 ዓ.ም ጀምሮ ለመንደር መሪ አርሶ አደሮች እና በየደረጃው ለሚገኙ መሪዎችች ሲሰጥ የነበረው ስልጠናም የአርሶ አደሮችን አቅም በመገንባት እንዲሁም የባለሙያዎችን የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀ በመሆኑ የፕሮጀክቱን ውጤታማነት ዕውን ለማድረግ የጎላ ሚና ይኖረዋል ብለዋል፡፡ መሰል ስልጠናዎች ቀጣይነት ባለው መልኩ በአመራር አካዳሚ አማካኝነት እንደሚሰጥ የተናገሩት አቶ መልኬ በወረታ እና በኮምቦልቻ ግብርና ኮሌጆች እስከ 700 የሚደርሱ መሪዎችን ለማሰልጠን እቅድ ተይዟል፡፡ያነጋገርናቸው የስልጠናው ተሳታፊዎች ፕሮጀክቱን ተግባራዊ ካደረጉ በኋላ የግብርና ምርትና ምርታማነታቸውን በማሳደግ ተጠቃሚ እንዳደረጋቸው ነግረውናል፡፡ በቀጣይም በስፋት ለመሥራት ቁርጠኛ መሆናቸውን ነው አስተያዬት ሰጭዎቹ የተናገሩት፡፡ ከዚህ ባለፈም የግጭት ምንነት፣ መንስዔዎች እና የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በስልጠናቸው መመልከታቸውን አመልክተዋል፡፡ በአማራ ክልል ያለው የመልማት ፀጋ ምን እንደሚመስል እና በምን መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባም ነው ሰልጣኞቹ የተናገሩት፡፡ ሰልጣኞቹ በቆይታቸው ያገኙትን ልምድ ለአካባቢያቸው ማኅበረሰብ እንደሚያካፍሉም ጠቁመዋል፡፡ዘጋቢ፡- ደጀኔ በቀለ
0
b681105352676f16efc4c3ffe8b66db3
7588229ba1711022b5801e8859993d97
Tafese Tesfaye sends Adama Ketema Top
Adama Kenema continued to strength their squad for the new season. The club compeleted the signing of former Ethiopian International center back Tesfaye Bekele for undisclosed fee. Tesfaye became the 10th summer signing of Adama. Tesfaye Bekele, nicknamed Jambo, signed a 2 years contract with CECAFA Kagame Cup paritipant Adama after his tenure with Mekelakeya ended. “Jambo” was also the former Ethiopia Bunna player. He played a major role in the title winning team of Bunna in 2011. Adama Kenema already started their pre-season camp at Adama. The club coach Ashenafi Bekele speaking exclusively to Soccer Ethiopia said he is building a new team. “I am building the team in a whole new way. Until now we released 10 players and signed 10 players to fill the void positions.” said the former Sidama Bunna and Mekelakey boss.
0
6583d193ee81ab5f0b3d62b58360662f
29809e02d30d30f2ecfd6194354556e6
የኮቪድ 19 ክትባት ክፍፍል ፍትሀዊ አለመሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ያግዛል ያለችውን ክትባት መስጠት ጀምራለች፡፡ፋይዘር እና ባዮንቴክ የተሰኙና ኮቪድ-19ኝን ለመከላከል ያግዛሉ ያለቻቸውን ክትባት መስጠት መጀመሯ ተሰምቷል፡፡በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ባሳለፍነው ሳምንት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ መስጠቷ የሚታወስ ሲሆን ይህም ከምዕራባውያን ሃገራት መካከል የመጀመሪያዋ ያደርጋታል ተብሏል፡፡የሃገሪቱ መንግስት 20 ሚሊየን ሰዎችን መከተብ የሚችል 40 ሚሊየን መጠን ያለው ክትባት ማዘዙ የተሰማ ሲሆን 10 ሚሊየን ያህሉን በቀናት ውስጥ እንደሚረከብ ይጠበቃል፡፡ክትባቱን በመጀመሪያ ዙር የጤና ባለሙያዎችና ዕድሜያቸው ከ80 ዓመት በላይ የሆናቸው የሚወስዱ ሲሆን፤ በሁለተኛው ዙር ዕድሜያቸው ከ50 ዓመት በላይ የሆናቸው እና የጤና እክል ላለባቸው ወጣቶች ይሰጣል መባሉ የሚታወስ ነው፡፡እስካሁን በዓለም ዙሪያ ከ67 ሚሊየን 900 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ ከ1 ሚሊየን 550 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ምንጭ፡- አልጀዚራ እና ዎርልድ ኦ ሜትር
0
048834340a3b523c659d699aa8ef3155
4208084797634ab4a8df8a91631c99d0
የኦሮሚያ ክልል ከአፋርና ከሲዳማ ክልል በሚዋሰንባቸው ወረዳዎች የየክልሎቹን ቋንቋዎች ለማስተማር ዝግጅት አጠናቋል- አቶ አዲሱ አረጋ
በኦሮሚያ ክልል ለወጣቶች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር እየተደረገ ባለዉ ጥረት የማዕድን ዘርፍ የተሻሉ አማራጮችን እየፈጠረ መሆኑን በክልሉ የኮሚኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ፡፡የኮሚኒኬሽን ቢሮ ሃላፊዉ አቶ አዲሱ አረጋ እንደገለፁት በምስራቅ ሸዋ ዞን የግምቢቹ፣ ቦሰት፣ዱግዳ፣ አዳማ፣ሉሜ፣ፈንታሌ እና ቦራ ወረዳዎች ዉስጥ የሚኖሩ በድምሩ 6145 ወጣቶች በማዕድን ዘርፍ በተፈጠሩ የስራ እድሎች ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡የማዕድን ቦታዎቹን በባለሀብቶችና ወጣቶች በጋራ ለማልማት በከፍተኛ የክልሉ አመራሮችና ቦታዎቹን ይዘዉ በነበሩ ባለሀብቶች መካከል በተደረጉ ዉይይቶች ስምምነት መደረሱንና መርሃግብሩም በዚህ መሰረት እየተፈጸመ ያለ መሆኑን አቶ አዲሱ አመልክተዋል፡፡ትላልቅ የሲሚንቶ ኩባንያዎች ወጣቶቹ የሚመርቷቸዉን የማዕድን ዉጤቶች በግብዓትነት ለመጠቀምና ለተደራጁ ወጣቶች የምርት ማጓጓዣ ተሸከርካሪዎች በማቅረብ ጭምርና የገበያ ትስስር እንደሚፈጥሩላቸዉ ቃል ገብተዋል፡፡የክልሉ መንግስት በማዕድን ልማት ዘርፍ ወጣቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ መወሰኑን ተከትሎ ሃሳቡን በጥሩ መንፈስ ተቀብለዉ ለተግባራዊነቱ ቀና ምላሽና ትብብር እያደረጉ ያሉ ኩባንያዎች ቁጥር ከወዲሁ ቀላል የማይባል መሆኑንና ሌሎች ኩባኒዎችም ወደተመሳሳይ መስመር ይገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም አመልክተዋል፡፡ከምስራቅ ሸዋ ያተገኘዉን ተሞክሮ በመቀመር በዚህ ዘርፍ የተጀመረዉን ስራ የመፍጠር ጥረት ወደ ሌሎች የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች ለማስፋፋት መታቀዱንም ጠቁመዋል፡፡ከምስራቅ ሸዋ ዞን በተጨማሪ በአርሲ ዞን 1779 ወጣቶች በ78 ማህበራት ስር ተደራጅተዉ ከታቦር ሴራሚክስ ጋር የ15 ሚሊየን ብር ኮንትራት መፈራረማቸዉንና ወደ ስራ መግባታቸዉን ከቢሮዉ የተገኘዉ መረጃ ያመለክታል፡፡
0
2e1dd03668ad15eb77f1dd61dbeb6cab
1b448ce269be7348dfe44d8c8860d238
አትሌት ኃይሌ በሆቴል አገልግሎት ላይ ለመከላከያ ሰራዊቱ የ25 በመቶ ቅናሽ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ፡፡የዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብ በያሉበት በመሆን ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ክብር እና አጋርነት ገልጸዋል፡፡ዩኒቨርሲቲው ለመከላከያ ሰራዊቱ 1 ሚሊየን ብር በጥሬ እንዲሁም 2 ሚሊየን 286 ሺህ ብር የሚያወጡ የተለያዩ የምግብ ቁሳቁሶችን ድጋፍም አድርጓል፡፡የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ደረጀ እንግዳ ህግ የማስከበር ሂደቱን ተከትሎ ለቀረበው ሃገራዊ ጥሪ ምላሽ ለመስጠት ዩኒቨርሲቲው እንደተቋም የሚጠበቅበትን አስተዋፅዖ ለማበርከት መወሰኑን ተናግረዋል፡፡የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት በመከላከያ ሰራዊት ላይ የተቃጣው ጥቃት እኩይ ተግባር በመሆኑ እንደሚያወግዙት እንዲሁም መንግስት እየወሰደ ያለውን ህግ የማስከበር እርምጃ እንደሚደግፉና የሚጠበቅባቸውን አስተዋፅዖ ለማበርከት ዝግጁ መሆናቸውን ነው የገለጹት፡፡የተቋሙ የአካዳሚክ ዘርፍ ሰራተኞች የደመወዛቸውን 10 በመቶ እንዲሁም የአስተዳደር ዘርፍ ሰራተኞች ደግሞ የደመወዛቸውን 5 በመቶ ለሰራዊቱ ድጋፍ እንዲደረግ ቃል ገብተዋል።
0
cbe8eb2957e8d1e4a2b503d79346438e
2fc61a074f2bca5cf062adba816df16c
ኢሕአዴግ በራሱ ላይ ሒስ ያደረገበት ጉባዔ
“አብዮታዊ ዲሞክራሲ የአገሪቱን ወቅታዊ ችግሮች አይፈታም” የኢሕአዴግ “አብዮታዊ ዴሞክራሲ” የአገሪቱን ወቅታዊ ችግሮች መፍታት እንደማይችል መገንዘቡን የገለፀው የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ፤ (ኦዴፓ) የ“መደመር” እሳቤ የፓርቲው መርህ እንዲሆን መወሰኑን አስታውቋል፡፡ በሐዋሳ በተካሄደው 11ኛው የኢሕአዴግ ጉባኤ ላይ የኢሕአዴግ የወደፊት እጣ ፈንታ እንዲጠና በተቀመጠው መርህ መሰረት ባለፉት ጊዜያት በኢሕአዴግ ዙሪያ ጥናቶች ሲካሄዱ መቆየታቸውን የገለፀው የኦዲፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ መግለጫ፤ ኢሕአዴግ ከአፈጣጠሩና ከአደረጃጀቱ አገርን በአንድነት ማስቀጠል የማይቻል መሆኑ ተረጋግጧል ብሏል፡፡ ኢሕአዴግ የሚከተለው አስተሳሰብም አሁን ለውጡ የሚፈልገው ትግል የደረሰበትን ደረጃ የሚመጥን አለመሆኑን የገለፀው ኦዴፓ፤ ኢሕአዴግ መለወጥ እንዳለበት ስምምነት ላይ መድረሱን አስታውቋል፡፡ የኢሕአዴግ መዋቅር ባለፉት ጊዜያት ለሌብነት፣ ለሰብዓዊ መብት ጥሰትና ፀረ ዴሞክራሲያዊ ለሆኑ ድርጊቶች እንዲፈፀሙ ምቹ መደላደል የፈጠረ መሆኑም በመግለጫው ተጠቁሟል፡፡ በብዙ ውስብስብ ውስንነቶች የታጠረው የኢሕአዴግ አወቃቀር ከዚህ በኋላ የኦሮሞ ሕዝብንም ሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብን ጥያቄ መመለስ የማይቻል መሆኑን የኦዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ መወሰኑን መግለጫው አትቷል፡፡ በዚህም ኢሕአዴግን የሚተካ ሁሉንም አካላት ያሳተፈ ዴሞክራሲያዊ ድርጅቶች ለመፍጠር ምክክር በመድረግ ላይ መሆኑን መግለጫው አስገንዝቧል፡፡ የዚህ አዲስ ድርጅት የፖለቲካ መርህ የመደመር እሳቤ እንዲሆን መታሰቡንም አስገንዝቧል፡፡የመደመር እሳቤ እውነተኛ የፌደራል ሥርዓትን በማጠናከር የብሄረሰቦች እኩልነትን የሚያረጋግጥና የአገርን አንድነት የሚያስጠብቅ ነው ያለው መግለጫው የመደመር እሳቤ አገሪቱን ወደፊት የሚያሻግር መሆኑን የኦዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ መገንዘቡንና እሳቤውን መቀበሉን አረጋግጧል፡፡ ኦዴፓ በዚህ መግለጫው ከዚህ ቀደም ፌዴራሊዝም ስር እንዳይሰድ ስልጠናቸውን ተጠቅመው ደባ የፈፀሙ አካላት ስለወጡ በተፃራሪ መቆማቸውን አስታውቆ እነዚህን ሀይሎች በፅናት እንደሚታገልም አስታውቋል፡፡
0
f6b7dd7000a717fa527d25a397f650c2
f6b7dd7000a717fa527d25a397f650c2
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ኮሮና ቫይረስን አስመልክተው ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያየዩ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ኮሮና ቫይረስን አስመልክተው ከጣሊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴን ጋር ተወያይተዋል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ በትናንት ምሽት ውይይታቸው ÷በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ከጣሊያን ሕዝብ ጎን ነን ብለዋል፡፡አያይዘውም የዓለም ማኅበረሰብ እንደ መሆናችን፣ ይህንን ሁኔታ በመተባበር እና በአንድነት ድል እንነሣዋለን ማለታቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የፌስ ቡክ ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
1
d4f727df2a0314eaf55adadf279ceea3
d4f727df2a0314eaf55adadf279ceea3
ተቋሙ አዲስ የቆጣሪ ማንበቢያ ዘመናዊ መሳሪያ በስራ ላይ አዋለ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የቆጣሪ ማንበቢያ መሣሪያ ስራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡አዲሱ የቆጣሪ ማንበቢያ መሳሪያ ኮመን ሜትር ሪዲንግ ኢንስትሩመንት /CMRI/ የተሰኘ በእጅ የሚያዝ ዘመናዊ መሳሪያ ነው ተብሏል።የቆጣሪ አንባቢው በእያንዳንዱ የድህረ ክፍያ የቆጣሪ ተጠቃሚ ደንበኛ አካባቢ ሄዶ እንዲያነብ የሚያስገድድ ሲሆን ይህም ከኤሌክትሪክ የፍጆታ ሂሳብ ንባብ ጋር በተያያዘ የሚቀርቡ ቅሬታዎችን ለመቀነስ ያስችላል ነው የተባለው፡፡መሳሪያው በ50 ሜትር ወይም ከዛ ባነሰ ርቀት ላይ በመሆን የደንበኛ ተከታታይ ቁጥር በማስገባት የቆጣሪ ንባብ መውሰድ የሚያስችል ሲሆን፤ የተቀዳውን ንባብ ትክክል መሆኑንና አለመሆኑን ለማረጋገጥም ለአንባቢው እድል የሚሰጥ ነው፡፡መሳሪያው የንባብ ችግሮችን ለመቅረፍ፣ የአሰራር ሂደቶችን ለማፋጠን፣ የጊዜና የሃብት አጠቃቀምን ለማሻሻል፣ በወረቀት ላይ የተመሰረተ አሰራር ስርዓትን ለማስቀረት፣ የንባብ ምዝገባ ስህተቶችን ለማስወገድ፣ የደንበኞችን ቅሬታን ለመቀነስ፣ ግልፅነትና ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ ያስችላል ተብሏል፡፡ከዚህ በተጨማሪ ደንበኞች ሂሳባቸውን በወቅቱ እንዲከፍሉ እና ተቋሙ ገቢን በብቃት ለመሰብሰብ ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያበረክት መሆኑንም አስታውቋል፡፡2 ሺህ በእጅ የሚያዙ የቆጣሪ ማንበቢያ መሳሪዎችን ከ400 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ በሆነ ወጪ ገዝቶ በከተማ አስተዳደሮችና በክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ቢሮዎች በማሰራጨት የንባብ አሠራር ሂደቱን ከወረቀት ስራ ወደ ዲጂታል አሰራር እየቀየረ ይገኛል፡፡ቆጣሪ ማንበቢያው እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ በሁሉም ማዕከላት ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ይሆናል ነው የተባለው፡፡
1
d5e7d4fd85de566dcdd0b6f2240c3d2f
b1d410ea1cbc0c20842ae4fab3d971cc
ኢትዮ ቴሌኮም በስልክ አገልግሎት ላይ የታሪፍ ቅናሽ አደረገ
ኢትዮ ቴሌኮም የተሰረቁና በኮንትሮባንድ የሚገቡ ስልኮች አገልግሎት መስጠት እንዳይችሉ የሚያደርግ ስርአት ሊተገብር እንደሆነ ሰሞኑን አስታውቋል፡፡ ማናቸውም ስልኮች በህጋዊ መንገድ ቀረጥ ተከፍሎባቸው አገልግሎት እንዲሰጡ በሚል ዓላማ ሥርዓቱ እንደሚተገበር ያስታወቁት የኢትዮ ቴሌኮም የህዝብና አለማቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አብዱራሂም አህመድ፤ ከዘመድም ሆነ በሌላ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የሚገቡ ስልኮች ቀረጥ ተከፍሎባቸውና በሲስተሙ ተመዝግበው አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የሚያደርግ ስርአት ነው የሚዘረጋው ብለዋል፡፡ የተሰረቁ ስልኮችም ከመጀመሪያው ተመዝጋቢ ባለቤት ውጪ ሌላ ሰው እንዳይጠቀምባቸው የሚያደርግ ስርአት ይሆናል ያሉት ኃላፊው፤ መቼ ተግባራዊ እንደሚደረግ ገና አልተወሰነም ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል ኢትዮ ቴሌኮም በአገልግሎት ላይ ያለውን የወረቀት ካርድን ያስቀራል የተባለውን በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ሂሣብ የመሙላት አሠራር ከሶስት ወር በኋላ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ማድረግ እንደሚጀምር ታውቋል፡፡ በአዲስ አበባ ሰባት ማዕከላት በሙከራ ደረጃ አገልግሎቱ ሲሰጥ አንዳንድ የሚስተካከሉ ነገሮች መገኘታቸውንና ችግሮቹ ተስተካክለው በየካቲት ወር ተግባራዊ እንደሚደረግ የኢትዮ ቴሌኮም የህዝብና አለማቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አብዱራሂም አህመድ ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ ኢትዮ - ፓፕ የተሰኘው አገልግሎት ሲጀመር በአገሪቱ ያለው ደንበኛ ሁሉ አጠቃቀሙን እስኪገነዘብ ድረስ አሁን በስራ ላይ ያለው የካርድ አገልግሎት ለአንድ ዓመት ያህል ጎን ለጎን ይሠራበታል ተብሏል፡፡ በየካቲት ወር አገልግሎቱ ሲጀመር በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ለህብረተሰቡ ተደራሽ የሚሆኑ ወደ መቶ የሚጠጉ አገልግሎት ሰጪ ማዕከላት እንደሚዘጋጁም አቶ አብዱራሂም አስታውቀዋል፡፡ በሂደት ካርዱን የሚያስቀረው አዲሱ የኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ፤ከ5 ብር ጀምሮ በተፈለገው የገንዘብ መጠን የአየር ሰአት መግዛት የሚያስችል እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ በሌላ በኩል ሰሞኑን ከካርድ መሙላት ጋር በተገናኘ የተከሰተው ችግር ከኔትወርክ ጋር የሚያያዝ አይደለም ያሉት ኃላፊው፤ የኢንፎርሜሽን ሲስተም አገልግሎት ላይ ባጋጠመ እክል እንደተከሰተና በቅርቡ በላቀ አገልግሎት ስለሚተካ ችግሩ እንደሚፈታ ተናግረዋል፡፡
0
455e19a62aac7bdbb7bf4b9b9632902b
455e19a62aac7bdbb7bf4b9b9632902b
እስራኤል በሁለት ዓመት ውስጥ ለ4ኛ ጊዜ ምርጫ ልታደርግ ነው
እስራኤል በስልጣን ላይ ያለው የጥምር መንግሥት በአገራዊ በጀት ጉዳይ ሊስማማ ባለመቻሉ ወደ ምርጫ ለመግባት መገደዷ ተገለጸ።ምርጫው የሚካሄደው መንግስቱን የመሰረቱት ሁለቱ ፓርቲዎች በበጀት ጉዳይ ላይ ባለመስማማታቸው ነው ተብሏል፡፡መራጮች ከ12 ወራት በኋላ በመጋቢት ወር ዳግም ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እንደሚያቀኑ ነው የተገለጸው፡፡ይህን ተከትሎም የጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ሊኩይድ ፓርቲ እና የመከላከያ ሚኒስትሩ ቤኒ ጋንትዝ ፓርቲ እርስ በእርስ እየተወነጃጀሉ መሆናቸው ተገልጿል፡፡እስራኤል ባለፉት ጊዜያት ያካሄደቻቸው ምርጫዎች አሸናፊውን ፓርቲ በማያሻማ ሁኔታ ነጥለው የሚለዩ አልሆኑም።የሙስና ክስ ያለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ለ6ኛ ጊዜ የሥልጣን ዘመናቸውን መቀጠል የሚፈልጉ ሲሆን፣ ኔታንያሁ “የተመሰረተብኝ ክስ ሐሰተኛና ፖለቲካዊ አሻጥር ያለው ነው” ሲሉ አስተባብሏል።ማክሰኞ የእስራኤል ፓርላማ መበተኑ ተገልጿል፡፡ ይህም የሆነው የ2021 አገራዊ በጀት ላይ ፓርቲዎች መስማማት ባለመቻላቸው የአገሪቱ ሕግ በሚያስገድደው መሰረት ፓርላማው ለመበተን ተገዷል።ፓርላማው እንዳይበተን ለማድረግ ባለቀ ሰዓት ውይይቶች ቢደረጉም አልተሳኩም ነው የተባለው።ከዚህ ቀደም የተካሄዱት ሁለት ምርጫዎች አሸናፊ ባለመኖሩ መንግስቱን የመሩት በጥምረት እንደነበር ይታወሳል፡፡የጠቅላይ ሚኒስትርነቱንም ቦታ በፈረንጆቹ ህዳር ወር 2021 ቤኒ ጋንትዝ እንደሚይዙት ስምምነት ላይ ደርሰው እንደነበር ይታወቃል፡፡ ዘገባው የቢቢሲ ነው፡፡
1
760183e7e6fa84c23cbfeed07c2acdb1
1c6a6442519bd3ddcd23d12d35aa367e
ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ሶስት ምክትል ፕሬዚዳንቶቹን ከስራ አገደ
መከላከያ በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳታፊ መሆኑን በመቀጠል ዛሬ የሶስት ተጫዋቾችን ፊርማ አጠናቋል።ፍሬው ሰለሞን ወደ ቀድሞ ክለቡ ከሁለት ዓመታት በኋላ ተመልሷል። በ2005 ሙገር ሲሚንቶን ለቆ ጦሩን ከተቀላለ በኋላ በክለቡ ምርጥ ዓመታትን ያሳለፈው ፍሬው በ2009 ወደ ሀዋሳ አምርቶ በተለይ በመጀመርያ ዓመቱ ድንቅ ጊዜን አሳልፏል። የሀዋሳ ውሉን በመጨረሱም ወደ ቀድሞ ክለቡ በሁለት ዓመት ኮንትራት መመለስ ችሏል።አበበ ጥላሁን ሌላው የመከላከያ አዲስ ፈራሚ ነው። በሊጉ ከሚገኙ ወጥ አቋም ከሚያሳዩ ተከላካዮች አንዱ የሆነው አበበ በ2009 አርባምንጭን ለቆ ወደ ሲዳማ ቡና በማምራት ሁለት ዓመታትን በክለቡ ቆይታ አድርጓል። አሁን ደግሞ በሁለት ዓመት ኮንትራት የጦሩ ንብረት ሆኗል። የአበበ መምጣት ባለፈው ዓመት በጉዳት የተቸገረውን የተከላካይ መስመር ያጠናክራል ተብሎለታል።ብሩክ ቃልቦሬ ሶስተኛው አዲስ ፈራሚ ነው። የተከላካይ አማካዩ በወድድድር ዓመቱ መጀመርያ አዳማን ለቆ ወደ ወልዲያ ካመራ በኋላ ቡድኑ ከፋሲል ከተማ ጋር ባደረገው ጨዋታ ላይ ያልተገባ ባህርይ አሳይቷል በሚል የአንድ ዓመት እገዳ የተላለፈበት ብሩክ የቅጣት ጊዜውን ባይጨርስም በይፋ በዛሬው እለት የመከላከያ ንብረት ሆኗል። የቀድሞው የመተሐራ ስኳር፣ ወላይታ ድቻ፣ አዳማ እና ወልዲያ ተጫዋች በጦሩ ቤት ለሁለት ዓመት የሚቆይ ይሆናል።
0
989901925542403d92c22fe9a6fbd507
989901925542403d92c22fe9a6fbd507
አቃቤ ህግ አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ያቀረበውን ሁለተኛ ክስ አሻሻለ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ጠቅሎይ አቃቤ ህግ አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ያቀረበውን ሁለተኛ ክስ አሻሻለ።የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ችሎት አቃቤ ሀግ ከዚህ በፊት ያቀረበው ክስ ተጣምሮ በመሆኑ እና ግልፅ ባለመሆኑ ተሻሽሎ አንዲቀርብ ለዛሬ በተሰጠው ቀጠሮ መሰረት ነው ክሱ ተሻሽሎ የቀረበው።ከዚህ በፊት አቃቤ ህግ የወንጀል ህግ 238/1B እና 256ን አጣምሮ አቅርቧል በሚል ነው እንዲያሻሽል የታዘዘው።በዚሁ መሰረትም አቶ ልደቱ አያሌው በወንጀል ህግ 238 ንኡስ አንቀፅ 1B በመተላለፍ ህገ መንግስት እና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በሀይል ለመናድ የተለያዩ የሽግግር መንግስት መመስረቻ ሰነዶችን አዘጋጅተው እና በፍተሻም የተያዘባቸው ነው ሲል አቃቤ ሀግ ክሱን ነጥሎ እና ግልፅ በማድረግ አሻሽሎ አቅርቧል።ክሱን የተቀበለው ፍርድ ቤቱ የተሻሻለውን ክስን በችሎት አንብቧል።የአቶ ልደቱ ጠበቆችም በተሻሻለው ክስ ላይ መቃወሚያቸውን በጽሁፍ እናቅርብ ሲሉ የጠየቁ ሲሆን፥ በጥያቄያቸው መሰረት መቃወሚያቸውን ለመመልከት ለታህሳስ 2 ቀን 2013 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠረቶ ተሰጥቷል።በታሪክ አዱኛየፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
1
23ab52aff871461853ae9da4f8eb7d87
23ab52aff871461853ae9da4f8eb7d87
የአክሱም ዩኒቨርሰቲ በሚቀጥለው ዓመት የግዕዝ ቋንቋን ማስተማር ሊጀምር ነው
የአክሱም ዩኒቨርስቲ በሚቀጥለው ዓመት የግዕዝ ቋንቋን በዲግሪ ደረጃ ማስተማር እንደሚጀምር አስታወቀ ።የአክሱም ዩኒቨርስቲ ምክትል ፕሬዚደንት ዶክተር ኪሮስ ጉዕሽ ጥንታዊ ቋንቋ የሆነውን የግዕዝ ቋንቋ ትምህርት በሚቀጥለው ዓመት በዲግሪ ደረጃ እንዲሠጥ ለማድረግ አስፈላጊው ዝግጅት እየተካሄደ እንደሚገኝ በዛሬው ዕለት በተካሄደ ውይይት ላይ ተናግረዋል ።ጥንታዊ በሆነው የግዕዝ ቋንቋ በርካታ የጥንት የስነ -ክዋክበት ፣ ስነ-መድሓኒት ፣ ስነ-ምድር ጥናቶችና ልዩ ልዩ እምቅ እውቀቶች ተጽፈው የሚገኙ በመሆኑ ለአገራዊ ጥቅም እንዲውሉ ለማድረግ የግዕዝ ቋንቋን ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ዶክተር ኪሮስ አስረድተዋል ።የአክሱም ዩኒቨርስቲ ከግዕዝ ቋንቋ በተጨማሪ በሚቀጥለው ዓመት የትግርኛ ቋንቋ ትምህርትን በዲግሪ ደረጃ ለመሥጠትም ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የዩኒቨርስቲ ምክትል ፕሬዚዳንቱ አስታውቀዋል።በአክሱም ዩኒቨርስቲ በተዘጋጀው የግማሽ ቀን ወይይት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፣ ከመቐለ ዩኒቨርስቲና ከአክሱም ዩኒቨርስቲ የተውጣጡ ምሁራንና የባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል ።
1
efef6c56fb76fcab4633b4722056af19
c2343ca9ee018cacba7a322b085d4a88
ትረምፕ ሥልጣናቸውን ያለአግባብ ተጠቅመዋል ሲሉ ናንሲ ፐሎሲ ተናገሩ
ቻይና አሜሪካውያን ሠራተኞችን ዒላማ በማድረግ፣ የዩናይትድ ስቴትስን የምርጫ ህግ ለማስቀየር ሞክራለች ሲሉ፣ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ከሰሱ።አሜሪካውያን ሠራተኞችን የሚጎዳ ዕርምጃ ለመውሰድ ብትሞክር ደግሞ፣ ከባድና አፋጣኝ የኢኮኖሚ ማዕቀብ እንደሚጣልባትም አስጠነቀቁ።ፕሬዚዳንት ትረምፕ ለዚህ ክሳቸው ያቀረቡት አንዳች መረጃ ካለመኖሩም በላይ፣ "የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ" ሲሉ መጪውን ለማመልከት ይሁን ሌላ፣ የታወቀ ነገር የለም። ይህ የፕሬዚዳንት ትረምፕ ክስ ይፋ የሆነው፣ ዩናይትድ ስቴትሰት በቻይና ላይ የሁለት መቶ ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ ቀረጥ ለመጣል ፕሬዚዳንት ትረምፕ ላወጡት ዕቅድ፣ ቻይና በአፀፋው፣ ዕርምጃ እንደምትወስድ ባሳወቀች ማግስት መሆኑ ነው።
0
e91a5a4f5b787adcb345e62966267b4f
499900b3a37e841e99a66e6612012aa7
በሱዳን ገዳሪፍ ግዛት እና ጎንደር ከተማ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰራ ተገለጸ
ኢትዮጵያ እና ቡሩንዲ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እንደሚሠሩ ተገለጸ፡፡ የኢፌዲሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሂሩት ዘመነ በዛሬው እለት ከአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከቡሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ውዘቼይል ኒቢጊራ ጋር የሁለቱን አገሮች ግንኙነት ማጠናከር በሚቻሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።ሚኒስትር ዴኤታዋ በውይይታቸው ሁለቱ አገሮች የቆየ ወዳጅነት እንዳላችው ገልጸው በሁለትዮሽ እና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ትብብራቸውን ከዚህ በበለጠ ለማጠናከር እንደሚሠሩ ገልጸዋል።ሁለቱ አገሮች የናይል ተፋሰስ አገሮች የትብብር ማዕቀፍ አባል እንደመሆናቸውም የትብብር ማዕቀፉ ተግባራዊ በሚሆኑባቸው ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር እየሠሩ እንደሚገኙም ተናግረዋል።የቡሩንዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ውዘቼይል ኒቢጊራ በበኩላቸው በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ያለውን ለውጥ አድንቀዋል።ሁለቱ አገሮች የህዝቦቻቸውን የጋራ ጥቅም ለማሳደግ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነታቸውን ይበልጥ ማጠናከር እንዳለባቸው ገልጸዋል። (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽ/ቤት)
0
68435ad8dfad3441914897c6d7b7a1fc
45e073b0031b890b3d7ac60e87ddf728
የጉባኤው የበላይ ጠባቂ አባቶች በኢንጂነር ስመኘው በቀለ ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገለጹ
የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የኢትዮጵያውያንን የአስተሳሰብ ደረጃ ማሳያ፣ ሐሳብን በንድፍና በተግባር መገለፅ በሚያስችል ሁኔታ ላይ መድረሳቸውን ማረጋገጫ መሆኑን ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ገለጹ፡፡የፕሮጀክቱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ስመኘው ከዋልታ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ እደገለጹት የታለቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የግድቡን የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅምን ለማሻሻል በተከናወኑ የዲዛይን ማሻሻያዎች ከ5ሺህ 250 ወደ 6 ሺህ ቀጥሎም አሁን ላይ 6ሺህ 450 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት የሚያስችል ደረጃ ላይ ማድረስ ተችሏል፡፡ ይህ ተግባር ሐሳብን ወደ ተግባር መግለፅ መቻሉን ማሳያ እንደሆነ ሥራ አስኪያጁ አክለው ገልጸዋል፡፡“በዓባይ ወንዝ ላይ ባይተዋር ሆነን ቆይተናል ሥለዚህ ለብቻችን ውሃውን መጠቀም አለብን የሚል አስተሳስብ ሳይኖረን የተፋሰስ አገራትን ጥቅም ጭምር ታሳቢ ተደርጎ እየተከናወነ ያለ ፕሮጄክት ነው” ብለዋል ኢንጂነር ስመኘው፡፡ፕሮጄክቱን ለማጠናቀቅ እየተከናወነ ያለው ጥረት እንዳለ ሆኖ ፕሮጄክቱ የሚሰጠውን ዘርፈ ብዙ ጥቅሞች ታሳቢ በማድረግ ግንባታው እየተከናወነ ነው ብለዋል፡፡የግድቡ ግንባታ አሁን ላይ 64 በመቶ መጠናቀቁን ታውቋል፡፡
0
ced448fdded017993b7e5bb87f96a475
a67cfa2deec69d80087a513ba31f99c9
ተቀዋሚ ፓርቲዎች ለሀገራቸው ጥቅም ቅድሚያ መሰጠት አንዳለባቸው ግንባሩ አስገነዘበ
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በሰላማዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ ገብቶ መንቀሳቀስ የሚያስችለውን ስምምነት አድርጓል።መንግስት ሁሉም የፖለቲካ ድርጅቶች ወደ አገር ውስጥ ገብተው በሰላም እንዲታገሉ የተጀመረውን እንቅስቃሴ ፍጻሜ ለማድረስ ለሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥሪ ማቅረቡ ይታወሳል።በዚህም በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሰላማዊ መንገድ ለመታገልና ያለውን ለውጥ ለማስቀጠል ወደ ሀገር ቤት ተመልሰዋል፤ እየተመለሱም ነው።የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ ትናንት በሰጡት መግለጫም በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁና በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ የሚመራ የልኡካን ቡድን በኤርትራ በዳውድ ኢብሳ የሚመራው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ጋር ለመወያየት ወደ አስመራ እንዳቀኑ መግለጻቸው ይታወሳል።ልዑካን ቡድኑም ከነጻነት ግንባሩ ጋር ለሁለት ቀናት ባደረጉት ውይይት ኦነግ በሰላማዊ መንገድ ከኢትዮጵያ መንግስት አንዲሁም ከኦሮሚያ መንግስት ጋር በኦሮሚያና ኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ እየተወያያ በሰላማዊ መንገድ አንደሚሰራ መወሰኑን ገልጸዋል።በውሳኔው መሰረትም በሶስት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ከስምምነት መድረሳቸውን ተናግረዋል።በዚህም ኦነግ ለበርካታ ዓመታት ሲያካሄድ የቆየውን የትጥቅ ትግል በማቆም በሀገሪቱ በተፈጠረው መልካም አጋጣሚ ትግሉን በሰላማዊ መንገድ ለመቀጠል ከስምምነት ተደርሷል።ስምምነት የተደረሰባቸውን ጉዳዮች ስራ ተግባራዊ ለማድረግና ዝርዝር ጉዳዮችን በተመለከተም ከሁለቱም የተውጣጡ አንድ ኮሚቴ ተቋቁሞ ወደፊት አስፈላጊ የሆነ ውይይት እንደሚቀጥል መስማማታቸውንም ነው የጠቆሙት። (ኢዜአ)
0
508f35a073791433e5587d3aac7bd584
94838dee146f6d298b1a3987cf6450e0
ከባንኮች የሚወጣን ጥሬ ገንዘብ የሚገድብ መመሪያ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ ብሄራዊ ባንክ አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ “የተፃፈበትን የብር ኖት አትቀበሉ” በሚል እየተሰረጨ ያለው መረጃ ሀሰት መሆኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገለጸ።ብሄራዊ ይህኑ እየተሰራጨ ያለ መረጃ በተመለከተ ዛሬ የፕሬስ መግለጫ አውጥቷል።በመግለጫው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ የብር ኖት አሳትሞ ሥራ ላይ ማዋሉን አስታውሷል።ከመስከረም 6 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 6 ቀን 2013 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ የብር ኖት ቅያሪ ሲያካሂድ መቆየቱንም ነው የገለፀው፡፡የብር ኖት በከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ የሚታተም የሕዝብ ሀብት ነው።በመሆኑም በጥንቃቄ ተይዞ ሕብረተሰቡ ለረጅም ጊዜ ሊገለገልበት ይገባል።ከዚህ አንፃር ሆን ተብሎ ወይም በቸልተኝነት በብር ኖት ላይ ጉዳት እንዳይደርስበት እንዲሁም ብዛት ያለው ገንዘብ ሕግን ባልተከተለ መልኩ ያለአግባብ እንዳይከማች ለማድረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ ቁጥር CMD/01/2020 ማውጣቱንም ገልጿል፡፡በመሆኑም፣ የብር ኖቱ ረጅም ጊዜ እንዲያገለግል በማስብ፡1.በብር ኖቱ ላይ መፃፍ፣ መቅደድና በቀለም ማበላሸት፣ የትኛውንም ዓይነት ጉዳት ማድረስና ምልክቶቹን ያለፈቃድ ማባዛት የተከለከለና በሕግ የሚያስጠይቅ መሆኑን፣2. ለማስታወቂያ ሥራ ከተፈለገ ግን ለማባዛት የባንኩን ፈቃድ ማግኘት አስፈላጊ መሆኑን፣3. በጣም የተጎዱ የብር ኖቶች ሲያጋጥሙ ከዝውውር ስለሚወጡበት ሁኔታ ዝርዝር መመሪያ እየተዘጋጀ መሆኑን፣እና4. ባንኩ መመሪያውን ወደ አማርኛ በማስተርጎምና በማብራራት ስለብር ኖት አጠቃቀም በየጊዜው ለህብረተሰቡ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ የሚሠራ መሆኑን፣ እየገለፅን “የተፃፈበትን የብር ኖት አትቀበሉ” እየተባለ የሚናፈሰው ወሬ መሠረተ ቢስ መሆኑን ለመግለፅ ሲል ለኢዜአ በላከው መግለጫ ላይ አስታውቋል።
0
3cefc2b5e7ccc43c546e2e45216221cc
4e1568c7c84ced9ea171ddb09c74a19c
በቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንትና በሌሎች ሰዎች ላይ የዘር ተኮር ግጭት ክስ
በኢትዮ ኬንያ ድምበር ከተማ ሞያሌ ከሳምንት በፊት በሶማሌ ክልል ታጣቂዎች መፈፀም የተጀመረዉ ጥቃት አለመቆሙን ነዋሪዎች ተናገሩ። ለዘጠነኛ ቀን በቆየው ጥቃት እስካሁን ከ40 በላይ ሰዎች መሞታቸውን፥ በመቶዎች የሚቆጠሩ የአካል ጉዳት የደረባቸው ሲሆን በሺህዎች የሚገመቱ የከተማዋ ነዋሪዎችም ቤታቸውን ጥለው መሰደዳቸውን የሞያሌ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል።ነዋሪዎች ጥቃት እያደረሱ ያሉት የሶማሌ ልዩ ኃይል አባላት የነበሩ እንዲሁም የአልሻባብ ታጣቂዎች መሆናቸዉን ለአሜርካ ድምፅ ተናግረዋል።
0
fd3a71130d15f37ffba5b000b0705072
fd3a71130d15f37ffba5b000b0705072
የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም በተሟላ መልኩ እየተተገበረ አይደለም
አዲስ አበባ፡- የገጠርና የከተማ የጤና ኤክሴቴንሽን ፕሮግራም በተሟላ መልኩ እየተተገበረ እንዳልሆነና ሰፊ ክፍተቶች እንደሚታዩበት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት በሃያኛ መደበኛ ስብሰባው የጤና ሚኒስቴርን የ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት የስድስት ወራት አፈፃፀም ሪፖርት ተመልክቷል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ሪፖርቱን ተከትሎ፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ በማድረግ በተሟላ መልኩ ለመተግበር አቅዶ ባለፉት ስድስት ወራት ቢንቀሳቀስም አፈፃፀሙ ዝቅተኛ የሆነበት ምክንያት ምን እንደሆነ እንዲብራራለት ጠይቋል፡፡የጤና ሚኒስትሩ ዶክተር አሚር አማን በምላሹ የ2010 ዓ.ም የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አፈፃፀም ለምክር ቤቱ ሲቀርብ ፕሮግራሙ መቀዛቀዝ እንደነበረበት ተገምግሞ በ2011 ዓ.ም በተሻለ መንገድ ወደፊት ሊወስዱት የሚችሉ ስራዎች መሰራታቸውን ገልፀዋል፡፡ በተለይም በክልሎች የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራምና የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ያሉባቸውን ችግሮች በመለየት የማጣጣሚያ ማንዋል ተዘጋጅቶ በስራ ላይ ውሏል፡፡ ይህም በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራሙ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት አስችሏል፡፡በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራሙ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማሻሻል እየተሰሩ ካሉ ተጨማሪ ስራዎች ውስጥም ፕሮግራሙ ከህብረተሰቡ ፍላጎት እኩል እንዲሄድ የሁለተኛው ትውልድ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ተቀርፆ ተግባራዊ ማድረግ መሆኑን ሚኒስትሩ አብራርተዋል፡፡ፕሮግራሙ የጤና ኤክስቴንሽንን ሙያ ከደረጃ 3 ወደ ደረጃ 4 ማሳደግ፣ አጠቃላይ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራሙን ከነበረበት 16 ወደ 18 ፓኬጅ ማሳደግ፣ የሞዴል የጤና ኬላ ግንባታ ማካሄድና ሶስት የጤና የኤክስቴንሽን ባለሙያዎች በአንድ ቦታ መመደብን እንደሚያካትት አስታውቋል፡፡አዲስ ዘመን ጥር 15/2011በአስናቀ ፀጋዬ
1
58bb1f433008ea369c2fe3733db3b03e
f8f2bc6b035292457c947757cce2e2d6
የላሊበላ ቤተ ጎልጎታ ሚካኤል ጥገና ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጁንታው ቡድን ልዩ ሃይል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የጦር መሳሪያ በማስቀመጥ ህብረተሰቡን ያስቆጣ ተግባር መፈጸሙን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ፡፡“በራያ ግንባር የተሰለፈው የመከላከያ ሰራዊት በሚያከናውነው የህግ ማስከበር ተልዕኮ ተደጋጋሚ ሽንፈቶችን እየተጋተ የሚገኘው የጁንታው ቡድን የማይደፈረውን ነገር ፈጽሟል” ብሏል።በዚህም በአዲ ምስኖ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብዛት ያላቸው ጥይቶችን በማከማቸት የአካባቢውን ህብረተሰብ ያስቆጣ አረመኔያዊ ተግባር መፈጸሙንም ሰራዊቱ በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መረጃ አስታውቋል ።አቶ በሀይሉ በርኸ ” ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የመድፍ ጥይት እና ቢ ኤም መሳሪያ አምጥተው አስቀመጡ ለምን ስንላቸው ቤተክርስቲያኑ አይመታባችሁም ከተመታም የጥይት ሳጥን እንሰጣችሁና እሱን ሸጣችሁ ታስጠግኑታላችሁ አሉን ” ብለዋል ።አቶ በሀይሉ “ቤተ ክርስቲያኑ ፈርሷል ውስጡ ያለው ፅላትም ይኑር አይኑር የምናውቀው ነገር የለም ፥ ወያኔ ለሃይማኖት እኩልነት እቆማለሁ ሲል የነበረ ድርጅት ዛሬ ግን ስጋወደሙ የምንቀበልበትን የእምነት ቦታ አርክሶብናል” ሲሉ በሃዘንና በቁጭት ስሜታቸውን እንዳጋሯቸውም ነው ያስታወቀው።በየትኛውም ፖለቲካዊ እይታ ህዝብን ያልያዘ ሃይል የድል ባለቤት ሊሆን አይችልም ያለው ሰራዊቱ፥ ከሞቱ መቃብር አፋፍ ላይ የሆነው ትህነግ ግን በራሱ ልክ በተሰፋው የሴራ ፖለቲካ ተተብትቦ በሰው ህሊና ሊፈፀሙ አይደለም ሊታሰቡ የማይችሉ ተግባራትን ከመፈፀም አልቦዘነምም ነው ያለው።ለሁሉም በመላው ህዝብ ድጋፍ በጀግናው መከላከያ ሰራዊት ጀግንነት ዘራፊውና ከሃዲው ቡድን ያለችው የተስፋ ጭላንጭል ተሟጣ የመኖር ጀንበሩ ልትጠልቅ አጭር እድሜ ብቻ ቀርተውታልም ብሏል።
0
0fbd5343f1397375a4e69d2292ed073a
6b65eca460f7db19fa1c0564868eb033
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ከጃፖን ጠቅላይ ሚኒስትር ሽንዞ አቤ ጋር ተወያዪ።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 13/2012 ዓ.ም (አብመድ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር) ከጣልያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ ጋር ትናንት ምሽት መነጋገራውን በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ‘‘በዚህ ፈታኝ ወቅት ወንድማማችነታችንን ማጠናከር አለብን፤ የጣልያን ሕዝብና ዓለም ፈተና ውስጥ በሆነበት በዚህ ወቅት ከጎናችሁ ነን’’ ማለታቸውን አመላክተዋል፡፡ጣልያን በኮረና ቫይረስ ክፉኛ እየተፈተነች ትገኛለች፡፡ መላው ጣልያናውያን በቤታቸው እንዲቀመጡና ከምግብና መድኃኒት አቅራቢዎች በቀር ሁሉም የንግድ እንቅስቃሴዎች እንዲዘጉ ተወስኗል፡፡በአንድ ቀን ብቻ ወደ 800 የሚጠጉ ዜጎቿን በኮሮና ቫይረስ ያጣችው ጣልያን ማንም ሰው እንዳይንቀሳቀስ አዝዛለች፤ በተለይ በሎምባርዲ ግዛት ቁጥጥሩ ከፍ ያለ ነው፡፡የኮሮና ቫይረስ ሥርጭት በንክኪ የሚተላፍ በመሆኑ በሰዎች መካከል ንክኪ እንዳይኖር ማድረግ፣ የእጅ ንጽሕናን መጠበቅ፣ ሲስሉና ሲያነጥሱ አፍን በመሀረብ ወይም በክርን መሸፈን ከመከላከያዎቹ መካከል ናቸው፡፡በአብርሃም በዕውቀት
0
310ee2cb169b4e996b6719f3632c4d82
310ee2cb169b4e996b6719f3632c4d82
ደቡብ ሱዳን መንግስትን ከዳርፉር፣ከሳውዝ ኮርዶፋንና ከብሉ ናይል አማጺያኖች ጋር ለማደራደር ስትሰራ ቆይታለች
የሱዳን መንግስትና አማጺያን በስምምነቱ መጨረሻ ያሰፈሯቸውን ነጥቦች ያለመዘግየት ወደ ተግባር ለመቀየር በትናንትናው እለት ቃል ቀገብተዋል፡፡ መንግስትና አማጺያኑ የመጨረሻ የተባለውን ስምምነት ከፈረሙ በኋላ በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ቃል መግባታቸውን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ መንግስትን በመወከል ሲደራደሩ የነበሩት ሞሀመድ አል ሃሰን አል ቲያሺ “ሁለቱ ወገን በፈራሚዎች መካከል አንድነት አንዲኖር ተስማምተናል፡፡ በስምምነቱ የተካተቱትን የትኞቹንም ነጥቦች ያለምንም መዘግየት ተግባራዊ ለማድረግ ተስማምተናል” ብለዋል፡ ሞሀመድ እንደተናገሩት የሱዳን ህዝብ ጦርነቱ አልቋል የሚለውን ለማረጋገጥ የስምምነቱን ተግባራዊነት የጸጥታ ስራ መስራት አንደሚጀመሩ ገልጸዋል፡፡ የዘጠኝ አማጺ ኃይሎች ጥምረት የሆነው የሱዳን ሪቮሉሽናሪ ግንባር መሪ የሆኑት አልሃሚድ እድሪስ ለስምምነቱ ተግባራዊነት ያላቸውን ጹኑ እምነት ገልጸዋል፡፡ መንግስትና አማጺያኑ የመጨረሻ የተባለውን የሰላም ስምምነት የተፈራረሙት ባለፈው ቅዳሜ በቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ነበር፡፡ ስምምነቱ በሱዳን ዳርፉር የነበረውን የ17ዓመት ጦርነትና በደቡብ ኮርዶፋንና ብሉ ናይል የነበረውን ለ9 አመታት የቆየውን ጦርነት እልባት ሰጥቷል፡፡ እንደ ተባበሩት መንግስታት ድርጅት መረጃ በፈረንጆቹ 2003 የፈነዳው የዳርፍር ጦርነት 300ሺ ሰዎች እንዲሞቱና 2.5 ሚሊዮን ሰዎች አንዲሰደዱ ምክንያት ሆኗል፡፡ በደቡብ ኮርዶፋንና በብሉ ናይል በተካሄደው ጦርነት አንድ ሚሊዮን ሰዎች ጥቃት ደርሶባቸዋል፡፡ ከፈረንጆቹ 2019 ጀምሮ ደቡብ ሱዳን መንግስትን ከዳርፉር፣ከሳውዝ ኮርዶፋንና ከብሉ ናይል አማጺዮች ጋር ለማደራደር ስትሰራ ቆይታለች፡፡
1
4191aa37b2017c0dfbe21acf2862b219
73f993627f004d7adb36e07d462aa583
“ሁላችንም በሜዳችን እንደምናሸንፍ እርግጠኛ ነበርን” አሜ መሃመድ
ወልቂጤ ከተማ የአጥቂ መስመር ተሰላፊው አሜ መሐመድን ለማስፈረም ተስማምቷል።የቀድሞው የጅማ አባ ቡና እና ኢትዮጵያ ወጣት ቡድን አጥቂ አባ ቡናን ወደ ፕሪምየር ሊግ በማሳደጉ ወሳኝ ሚና የተጫወተ ሲሆን በሊጉ ያሳየውን ጥሩ እንቅስቃሴ ተከትሎ በ2009 ክረምት ነበር ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያመራው። በፈረሰኞቹ የተጠበቀውን ያህል የተሰላፊነት እድል ያላገኘው አሜ ውሉ መጠናቀቁን ተከትሎ ከቡድኑ ጋር በመለያየት ወልቂጤን ለመቀላቀል ተስማምቷል። ጫላ ተሺታን በማጣታቸው የተፈጠረውን ክፍተት ይሸፍናል ተብሎም ይጠበቃል።ባለፈው የውድድር ዓመት ክስተት የነበረው ረመዳን የሱፍ ጨምሮ ስድስት ተጫዋቾች ለማስፈረም የተስማሙት ወልቂጤዎች ቀደም ብለው የበርካታ ነባር ተጫዋቾች ውልም ማራዘማቸው ይታወሳል።
0
cbe6ebc4c0973ff18bf61ecda756e2e9
9d2697087d71ce9e5f0a9a588d613b6c
የቀድሞው የደህንነት ሀላፊ አቶ ወልደስላሴ ወልደሚካኤል የክስ መቃወሚያቸውን ለፍርድ ቤቱ አቀረቡ
ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳዲስ ፕሬዚዳንቶች መሾማቸው ተገለጸ ።የመንግስት የፋይናንስ ድርጅቶች ኤጀንሲ ዳይሬክተር ዶክተር ስንታየሁ ወልደሚካኤል እንደተናገሩት ፥ ለሁለቱ ባንኮች አዳዲስ ፕሬዚዳንቶች ሹመት ተሠጥቷል።አቶ ባጫ ጊኒ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾመዋል ።አቶ ባጫ ቀደም ሲል የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ያገለገሉ ናቸው ።እንዲሁም አቶ ኃይለኢየሱስ በቀለ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳነት ሆነው ተሾመዋል።አቶ ሃይለኢየሱስ የባንኩ ፕሬዚዳንት የነበሩትን አቶ ጌታሁን ናናን በመተካት ነው የልማት ባንክ ፕሬዚደንት ሆነው የተመደቡት ።አቶ ኃይለየሱስ በቀለ የቀድሞው ኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው ማገልገላቸው የሚታወስ ነው።
0
9c3ac509631cda1ca786673f6a77a8eb
63a66ffa90720fa60742fa1b13a32ba6
አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ በዱራሜ የእግር ኳስ አካዳሚ በመጎብኘት ድጋፍ አድርገዋል
በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ምድብ ስድስት ባህር ዳር ላይ ኬንያን ያስተናገደችው ኢትዮጵያ ጨዋታውን ያለ ግብ አጠናቃ ደረጃዋን የማሻሻል እድሏን ሳትጠቀምበት ቀርታለች። ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ የዋልያዎቹ አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ ለጋዜጠኞች የሰጡትን አስተያየት እንዲህ አቅርበነዋል።ስለ ጨዋታው
0
4902900e2ae10cae69d32bc643bfdba3
7e0d4924aa4c93aeb8affdaf84f4494a
ሰሜን ኮሪያ የተሳካ የባለስቲክ ሚሳኤል ሙከራ አደገች
ሰሜን ኮሪያ የኒውክሊየር እና የተወንጫፊ መሣሪያ መርኃ ግብሮቿን እንድታቆም ዩናይትድ ስቴትስ ከአጋሮችዋ ጋር ሆና ከባድ ግፊት እንደምታደርግ የዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ማይክ ፔንስ ለደቡብ ኮሪያ አረጋገጡ፡፡ምክትል ፕሬዚዳንት ፔንስ ዛሬ ደቡብ ኮሪያ ገብተዋል።ፒዮንግያንግ በደቡብ ኮሪያ በሚካሄደው ኦሎምፒክ ውድድሮች አጋጣሚውን ተጥቅማ ለማማለል የምታደርገውን ሙከራ ለመቀናቀን አቅደዋል። አካሄዳቸው በፒዮንግያንግ ላይ ተፅኖ ለመፍጠር በሚካሄደው እንቅስቃሴ ደቡብ ኮሪያ በያዘችው ጥረት ዙሪያ መቃቃር ሊፈጥር ይችላል፡፡ምክትል ፕሬዚዳንቱ ቀደም ብለው ጃፓን ውስጥ ሲናገሩ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ያለው የኒውክሊየር ፍጥጫ በሰላማዊ መንገድ መፍትኄ እንዲያገኝ ዩናይትድ ስቴትስ ትፈልጋለች፤ ካስፈለገም ኃይል ለመጠቀም ዝግጁ ነች ብለዋል።
0
168dad493e6d2bd55d8f925ef5d9d2e3
168dad493e6d2bd55d8f925ef5d9d2e3
ጋዜጠኞችን በማሰር ኢትዮጵያ በዓለም አምስተኛ ነች
የዓለም የፕሬስ ነጻነት ባለፈው የአውሮፓውያን 2016 ዓመተ ምህረት በአስራ ሦስት ዓመታት ውስጥ ባልታየ ደረጃ አሽቆልቁሉዋል ሲል ጽህፈት ቤቱ ዩናይትድ ስቴትስ የሆነው የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ዛሬ ይፋ ባደረገው ዓመታዊ ሪፖርት አስታውቋል።ይህ የሆነው በትላላቆቹ ዴሞክራሲያዊ ሃገሮች ከምን ጊዜውም በከፋ ደረጃ በጋዜጠኞችና በዜና ማሰራጫ ድርጅቶች ላይ በሚደርሰው ዛቻ አምባገነን መንግስታት ጥቃታቸውን እያባባሱ በመምጣትቸው ነው ሲል ፍሪደም ሃውስ ዛሬ ባወጣው የፕሬስ ነጻነት ሪፖርቱ ገልጿል።በሪፖርቱ መሠረት አሁንም ቀንደኞቹ የፕሬስ ነፃነት ረጋጮች በአምባገነኑ ኪም ጆንግ ኡን የምትመራዋ ሰሜን ኮሪያ፣ ላለፉት ስድስት ዓመታት በርስ በርስ ጦርነት እየታመሰች ያለችው ሶሪያ እና የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃኑን ሙሉ በሙሉ ኮምዩኒስት ፓርቲው የሚቆጣጠርባት ቻይና ናቸው።በአሁኑ ጊዜ እየታየ ያለው አንድ ለውጥ ግን "እንደ ዩናይትድ ስቴትስ ባሉ ዴሞክራሲያዊ ሀገሮችም የፕሬስ ነፃነት እየተጎዳ መምጣቱ ነው" ብለዋል የፍሪደም ሃውስ የምርምር ዳይሬክተር ጀነፈር ደነም።አንዱ ትልቁና አሳሳቢው ለውጥ ዴሞክራሲ እየተሸረሸረ መሄዱ መሆኑን የገለፁት ደነም በተለይ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትረምፕ በጋዜጠኞች እና በዜና አውታሮች ላይ የሚሠነዝሯቸውን ውረፋዎች በተለይ ጠቅሰዋል።ይሁንና ሥጋቱ ቢኖርም "የዩናይትድ ስቴትስ የመናገር ነፃነትና የሚድያውም ነፃነት እንደተቋም እንደተጠበቀ ነው" ብሏል ፍሪደም ሃውስ የሚባለው የዴሞክራሲ አስተሳሰቦች አራማጅ ተቋም፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
1
192b097c7f0ecf51122daaa1cd5d85a6
c5e1089cd57952015e3221605af006dd
“የምድቡ ከባድ ተፎካካሪያችን ኢትዮጵያ ነች፡፡ ” ክርስቲያን ጎርከፍ
የፊፋ ኮካ ኮላ የሃገራት ደረጃ የጥር 2018 ወር ደረጃ ዛሬ ይፋ ሆኗል፡፡ በወሩ ምንም አይነት ጨዋታ ያላደረገው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድንም ከነበረበት ስድስት ደረጃዎችን አሻሽሏል፡፡ኢትዮጵያ በውሩ ደረጃ 137ኛ ሆናለች፡፡ በታህሳስ ወር ኢትዮጵያ 143ኛ የነበረች ሲሆን በወሩ 213 ነጥብ አግኝታ ስታገኝ ባለፈው ወር 196 ነጥብ ነበር የሰበሰበችው፡፡ በወሩ ጨዋታ ባታደረግም የደረጃ ማሻሻል አሳይታለች፡፡ ከሴካፋ ዞን ሃገራት አሁንም ዩጋንዳ ቀዳሚ ሃገር ስትሆን ከዓለም 73ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡ ኬንያ 105ኛ፣ ሩዋንዳ 116ኛ እና 12 ደረጃዎችን ያሻሻለው ሱዳን 124ኛ ላይ ተቀምጠዋል፡፡የዓለም ደረጃን የአለም ቻምፒዮኗ ጀርመን ስትመራ ብራዚል፣ ፖርቹጋል፣ አርጀንቲና እና ቤልጂየም ይከተላሉ፡፡ ከአፍሪካ ቱኒዚያ መሪነቱን ከሴኔጋል ተቀብላለች፡፡ የካርቴጅ ንስሮቹ ከዓለም 23ኛ ሲሆኑ ሴኔጋል 24ኛ ነች፡፡ ግብፅ፣ ሞሮኮ፣ ዲ.ሪ. ኮንጎ፣ ቡርኪና ፋሶ፣ ካሜሮን እና ጋና ተከታዮቹን ደረጃዎች ይዘዋል፡፡ ናይጄሪያ ከዓለም 51ኛ ነች፡፡
0
931838c29a55cf3aae4fc1be84df6d27
931838c29a55cf3aae4fc1be84df6d27
የሱዳን አደራዳሪዎች ሁለት የሽግግር ምክር ቤት እንዲቋቋም ሐሳብ አቀረቡ
የሱዳን ተቃዋሚዎችን እና ወታደራዊ ምክር ቤቱን እያደራደሩ የሚገኙት የሱዳን አደራዳሪዎች ሁለት የሽግግር ምክርቤት እንዲቋቋም ምክረ ሀሳብ ማቅረባቸው ተሰምቷል፡፡በሱዳን በዳቦ እና ነዳጅ ዋጋ መናር ሳቢያ በተነሳው ህዝባዊ ተቃውሞ ሀገሪቱን ለሶስት አስርተ አመታት የመሯት ጄነራል ኦማር ሀሰን አልበሽር ከስልጣን ተወግደው በምትኩ ወታደራዊው ምክርቤት ሀገሪቱን እያስተዳደረ ይገኛል፡፡ይሁን እንጂ የሲቪል አሰተዳደር ካልተቋቋመ ቤታችን አንገባም ያሉ ተቃዋሚዎች አሁንም አደባባዮችን የሙጥኝ እንዳሉ ይገኛሉ፡፡ተቃዋሚዎቹን እና ወታደራዊ ሃይሉን የሚያደራድሩት አካላት አንድ በሲቪል አስተዳደር የሚመራ እና አንድ በወታደራዊ ሀይሉ የሚመራ ምክር ቤት እንዲኖር ምክረ ሀሰብ ማቅረባቸውን የሱዳን ነጻነት እና ለውጥ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥምረት አመራር የሆነው ኦማር አልዲጌር ተናግሯል፡፡ አልዲጌር አክሎም የሁለቱም ምክር ቤቶች ትክክለኛ የሥራ ድርሻ ገና አልተወሰነም ሲል ለአጃንስ ፍራንስ ፕረስ ተናግሯል፡፡አደራዳሪዎቹ ያቀረቡትን የሁለት ምክርቤቶች ምክረ ሀሳብ ሁለቱም ወገኖች ስለመቀበላቸውም ሆነ ከዚህ ቀደም ተቃዋሚዎች ከሲቪል ማህበረሰቡ እና ከወታደራዊው አገዛዝ የተውጣጣ ምክር ቤት ይመስረት ሲሉ ባቀረቡት ሀሳብ ዙሪያ ስለመጽናታቸው ግልጽ የሆነ ነገር የለም ተብሏል፡፡ተቃዋሚዎች ይህንን ይበሉ እንጂ ወታደራዊ ምክር ቤቱ ግን ስልጣኑን ለሲቪል አስተዳደር ለማስረከብ አሁንም አሻፈረኝ እንዳለ ነው፡፡አደራዳሪዎቹ ከጋዜጠኞች፤ ነጋዴዎች እና ሌሎች ተጽእኖ ፈጣሪ ሙያዎች የተውጣጡ ናቸው ያለው አልዲጌር አደራዳሪዎቹ ሁለት ምክር ቤቶች እንዲቋቋሙ ሀሳብ ከማቅረብም ባሻገር ከአልበሽር መወገድ በኋላ የተቋቋሙ የህግ አስፈጻሚ እና ህግ ተርጓሚ አካላት ስራቸውን በሚያከናውኑበት ሁኔታ ዙሪያም ምክረ ሀሳብ አቅርበዋል፡፡/ሲጂቲኤን/
1
eb910ee7944ca0675939f529b0805483
5d6968ec4d10390a99ee67d1d1e130f5
የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ከጥቅምት 2011 በፊት መታወቅ ይኖርበታል
ኢትዮጵያን ለ31 አመታት ወደራቀችበት የአፍሪካ መድረክ የመለሱት አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው ከአሰልጣኝነት መንበራቸው መነሳታቸውን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ በቻን ውድድር አንድም ግብ ሳያስቆጥር ከውድድሩ በጊዜ መውጣቱ እና የቅርብ ጊዜ ተከታታይ ውጤቶች ከውሳኔ ላይ እንዲደርሱ ምክንያት እንደሆናቸው የፌዴሬሽኑ አመራሮች ተናግረዋል፡፡‹‹ አቶ ሰውነት በእግርኳሳችን ውስጥ የማይረሱ ጀግና ናቸው፡፡ ወደ እግርኳስ ካርታ እንድንመለስ ረድተውናል፡፡ አሰልጣኙ ባለፉት ሁለት አመታት ላስመዘገቡት ውጤት እውቅና እና ምስጋናችንን እናቀርባለን ፡፡ ነገር ግን በእድገታችን እና ውጤታማነታችን ለመቀጠል እዚህ ውሳኔ ላይ ደርሰናል›› ሲሉ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ጁይነዲ በሻ ገልጠዋል፡፡የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቀጣዩን አሰልጣኝ በ8 ቀናት ውስጥ እንደሚያሳውቅ የተነገረ ሲሆን ከሃገር ውስጥ እና ከውጪ ዜጋ አሰልጣኞች ውስጥ መስፈርቱን የሚያሟላ አሰልጣኝ እንደሚሾሙ ፕሬዝዳንቱ አስታውቀዋል፡፡አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው በ2ኛ የስራ ጊዜያቸው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድንን ከቶም ሴይንትፌይት ተረክበው ከጥቅምት 2011 ጀምሮ ያሰለጠኑ ሲሆን በአጠቃላይ በውጤት ደረጃ በሁለት የሴካፋ ውድድሮች ተሳትፈው በአንዱ ሩብ ፍፃሜ ሲደርሱ በአንዱ ከምድብ ተሰናብተዋል፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎን ከ3 አስርታት በኃላ እነዲሁም ለመጀመርያ ጊዜ ለቻን ሲያደርሱ በአለም ዋንጫው ዋልያዎቹን ለፕሌይ ኦፍ ደረጃ አብቅተዋል፡፡{jcomments on}
0
c91fa75d277882218ac53943a40727c4
ecca265f4619677214f648b88f73df2c
ቢኒያም በላይ በአቋም መለኪያ ጨዋታ ግብ አስቆጥሯል
ኬንያዊው የፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ ፓትሪክ ማታሲ ሃገሩን ለመወከል ጥሪ ደርሶታል።በዓመቱ መጀመርያ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተቀላቅሎ ከፈረሰኞቹ ጋር መልካም የሚባል ቆይታ የነበረው እና ግብፅ ባዘጋጀችው የአፍሪካ ዋንጫ በግሉ ምርጥ ጊዜ ያሳለፈው የ31 ዓመቱ ግብ ጠባቂ ሃገሩ ኬንያ ከዩጋንዳ ጋር ለምታደርገው የአቋም መለኪያ ጨዋታ ነው ከአዲሱ አሰልጣኝ ጥሪ የደረሰው።የሃገሩ እግር ኳስ አፍቃሪያን ፊት የነፈጋቸው ሰባስትያን ሚኜን በማሰናበት ወጣቱ የ43 ዓመቱ ኬንያዊ አሰልጣኝ ፍራንሲስ ኪማንዚን የቀጠሩት ኬንያዎች በቀጣይ ላላቸው የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ሌሎች ተጨማሪ የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች እንደሚያደርጉም ታውቋል።
0
52976bd29ac003796a811f0cea83b901
990a8e54c689587d50e3fddd7dcf7a5f
በታላቁ ህዳሴ ግድብ የተያዘው ውሃ በመጭው አመት በ2 ተርባይኖች ሀይል ማመንጨት ያስችላል – ኢ/ር ስለሺ በቀለ
አዲስ አበባ፡- ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሦስትዮሽ ውይይት እያካሄዱ ነው። በውይይቱ የሦስቱ ሀገራት የውሃ ሚኒስትሮች በተገኙበት ሲሆን ትኩረቱም በግድቡ ውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ዙሪያ እንደሆነ ተመልክቷል፡፡ የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ስለሺ በቀለ የአባይ ውሃ ለኢትዮጵያ ድህነትን ማጥፊያ እና የህልውና ጉዳይ መሆኑን ተናግረዋል ሲል ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዘግቧል፡፡ ውይይቱም በሰከነና በመግባባት መንፈስ በማካሄድ መቋጨት እንደሚገባ ዶክተር ስለሺ ጠቅሰው፥ ኢትዮጵያ አሁንም የግብፅንም ሆነ የሱዳንን ህዝብ የመጉዳት ፍላጎት እንደሌላት አስረድተዋል። ሀገሪቱ በፈረንጆቹ 2015 የተፈረመውን የመርህ ስምምነት አክብራ እየተንቀሳቀሰች መሆኑን ያነሱት ሚኒስትሩ፥ የግድቡን ግንባታ የተመለከቱ ከ150 በላይ ሰነዶችን ለግብፅ እና ሱዳን መስጠቷ ግልፅነቷን ያሳየ መሆኑንም አንስተዋል። ይህም እስካሁን ለተካሄዱ ድርድሮች በር መክፈቱን አንስተው፥ በድርድሩ ከዚህ ቀደም የተደረጉ የውሃ ክፍፍል ስምምነቶች ዋጋ የላቸውም ብለዋል። በድርድሩ ለቴክኒካዊ ጉዳዮች ቴክኒካዊ መፍትሄ ለመስጠት ጥረቱ መቀጠሉንም አብራርተዋል። የግብፁ የውሃ እና መስኖ ሚኒስትር ዶክተር ሙሃመድ አብዱል አቲ በበኩላቸው፥ ባለፉት ሦስት ድርድሮች በተለያዩ ጉዳዮች መግባባት ላይ መደረሱን ተናግረዋል። በግድቡ ውሃ መያዣ ጊዜ እና በድርቅ መከላከያ መንገዶች ዙሪያ ተስማምተናል ያሉት ሚኒስትሩ፥ ስምምነት ያልተደረሰባቸውን ጉዳዮች ዛሬ እና ነገ እንፈታቸዋለን ብዬ አምናለሁም ብለዋል በንግግራቸው። የሱዳን የውሃ ሚኒስትር ፕሮፌሰር ያሲር ሙሃመድ አባስም እስካሁን በገነባነው ላይ ተመስርተን ስምምነት ላይ እንደርሳለን የሚል እምነት አለኝ ብለዋል። በህዳሴው ግድብ ዙሪያ እየተካሄደ ያለው ድርድር እስከ ፈረንጆቹ ጥር 15 ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። ትናንት የተጀመረው ይህ ስብሰባ የዓለም ባንክ እና የአሜሪካ መንግሥት ተወካዮች በታዛቢነት የተገኙ ሲሆን ዛሬ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።አዲስ ዘመን ታህሳስ 30/2012
0
b936643eedf47a83644e1cd54274dd31
0523de37662974ff0524bdacf0786092
የአልሻባብ ተዋጊዎች የተለያዩ ዕጾችና አልኮልን እንደሚጠቀሙ የሚያሳይ ማስረጃ ተገኘ
የኩርድ ተዋጊዎች በሠዓታት ውስጥ ከሚያበቃው የተኩስ ማቆም ሥምምነት በፊት ከአካባቢው ካልወጡ በስተቀር በተዋጊዎቹ ላይ የማጥቃት ዕርምጃውን እቀጥለለሁ ሲሉ ኤርዶዋን ዝተዋል።800 የሚሆኑ የኩርድ ተዋጊዎች ከድንበሩ አካባቢው ወጥተዋል። ነገር ግን 1,300 የሚሆኑት አልወጡም ይላሉ ኤርዶዋን።የቱርክ ፕረዚዳንት በዩናይትድ ስቴትስ ግፊት የአምስት ቀናት የተኩስ ማቆም ሥምምነት ማድረጋቸውን መሰረት በማድረግ አሜሪካ ኩርድ ተዋጊዎች ከድንበሩ አካባቢ እንዲወውጡ ግፊት ካላደረገች በስተቀር ጥቃቱን ከቆምንበት ጠንክረን እንቀጥላለን ብለዋል ኤርዶዋን።
0
1427d72c4ebe3bc2da663c7d4f01787f
1427d72c4ebe3bc2da663c7d4f01787f
ባለፉት 6 ወራት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ባለፉት ስድስት ወራት ከወጪ ንግድ 1 ነጥብ 33 ቢሊየን ዶላር ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ሚኒስቴሩ በግማሽ ዓመቱ 1 ነጥብ 66 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት አቅዶ ነው ይህን ገቢ ማግኘት የቻለው፤ ይህም የእቅዱን 80 በመቶ መሆኑ ተነግሯል፡፡የዘንድሮው የግማሽ ዓመት የወጪ ንግድ አፈፃፀም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ10 በመቶ ብልጫ እንዳለውም ተገልጿል፡፡የአገዳ ሰብሎች፣ የተፈጥሮ ሙጫ እና እጣን፣ ጫት፣ አበባ፣ አትክልት እና ፍራፍሬ እንዲሁም ኤሌክትሪክ በበጀት ዓመቱ 6 ወራት ከተያዘላቸው እቅድ በላይ አፈጻጸም ማስመዝገባቸው ተገልጿል፡፡ባህር ዛፍ፣ ጨርቃ ጨርቅና አልባሳት እንዲሁም ቡና የእቅዱን ከ75 በመቶ እስከ 99 በመቶ አፈጻጸም አስመዝግበዋል፡፡ መጠጥ እና ፋርማሲዩቲካል፣ የቁም እንስሳት፣ ወተት እና የወተት ተዋዕጽኦ፣ ማር እና ማዕድናት ዝቅተኛ አፈፃፀም ካስመዘገቡ ምርቶች መካከል መሆናቸው ተጠቅሷል።፡ከዘርፍ አፈፃፀም የግብርና ምርቶች ቀዳሚውን ቦታ ሲይዙ የማምረቻው ዘርፍ ውጤቶች፣ ማዕድናት እና ሌሎች ምርቶች ተከታዮቹን ደረጃዎች ይዘዋል።ባለፉት ስድስት ወራት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አሠራሩን ለማዘመን እና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ ፍላቴ ገልፀዋል፡፡
1
5d61ad798deb6c209184ee3caa60ae10
462b1a08f529b7c0998ed4ffe71efca6
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ሰዎች በጅምላ እየተገደሉ ነው ተባለ
– በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰዎችን ጭኖ ሲጓዝ በነበረ ተሸከርካሪ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አለፈ።የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው፤ ማንነታቸው ያልተወቀ ሰዎች በተሽከርካሪው ላይ ጥቃቱን ያደረሱት ማክሰኞ ከንጋቱ 12 ሰዓት ተኩል ላይ ነው ።ጥቃቱ የተፈጸመው ከአሶሳ ከተማ 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሸርቆሌ ወረዳ ልዩ ስሙ ጠይባ በተባለው ሥፍራ ነው ።በወንጀል ድርጊቱ ዘጠኝ ሰዎች ሲገደሉ በሌሎች ስድስት ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።ወንጀሉን ፈጽመው የተሰወሩት ግለሰቦችን አድኖ ሕግ ፊት ለማቅረብ የፀጥታ ኃይሎች ክትትል በማድረግ ላይ መሆናቸውን ጽህፈት ቤቱ ገልጿል።በወንጀሉ ተጠያቂ የሆኑት ግለሰቦች ማንነት ለማጣራትም የወንጀል ምርመራ ሥራ መጀመሩና የምርመራ ውጤቱን የሚመለከቱ መረጃዎችም በወቅቱ ለሕዝብ ይፋ እንደሚደረጉ ጽህፈት ቤቱ አስታውቋል። (ኤፍ.ቢ.ሲ.)
0
3ccfa6ea5e5a27eeb1831e251ffb75c3
40dd3922af555d9f683cc7b72f203092
ዲፕሎማቶች ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅምና ለዜጎች ጉዳይ ቅድሚያ እንዲሰጡ ማሳሰቢያ ተሰጠ
የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ የተባበሩት አረብ ኢሜሪቶች የዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ዴኤታ ሪም አል ሀሽሚን ጋር በትላንትናው ዕለት በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።ዶክተር ወርቅነህ በውይይታቸው የኢትዮጵያ እና የተባበሩት አረብ ኤሜሪቶች ግንኙነት በደም የተሳሰረ፣ በጠንካራ መሰረት ላይ የተጣለ እና ታሪካዊ ነው ብለዋል።ኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን የእስልምና እምነት ተከታዮች ተቀብላ በማስተናገድ ከመካከለኛው ምስራቅና ከአረብ አገሮች ጋር ቀደምት ግንኙነት የመሰረተች ግንባር ቀደም አገር መሆኗንም ገልጸዋል፡፡ሁለቱ አገሮች የህዝባቸውን ጥቅምና ደህንንት ለማስጠበቅ በትብብር እየሰሩ መሆኑን ገልጸው ይህንን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በልዩ ትኩረት ይሰራልም ብለዋል።የተባበሩት አረብ ኤሜሪቶች ለኢትዮጵያ እያደረገች ያለውን ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ያደነቁ ሲሆን ለኢትዮጵያዊያን ዜጎች እየተደረገ ላለው ድጋፍም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።ሚኒስትር ዴኤታዋ ሪም አል ሀሽሚ በበኩላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አመራር በኢትዮጵያ የመጣውን ሁሉን አቀፍ ለውጥ ቴላቸውን አድናቆት ገልጸዋል፡፡የተባበሩት አረብ ኤሚሪቶች ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ቁርጠኛ ናት ብለው ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍም አጠናክራ ትቀጥላለች ብለዋል።ኢትዮጵያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሪቶች ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የመሰረቱ በ1965 ዓ.ም ሲሆን ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የሁለቱን አገሮች ህዝብ ጥቅም ለማስጠበቅ በበርካታ ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር በመስራት ላይ ይገኛሉ። (ምንጭ፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽ/ቤት)
0
f281dafbc1f310b414328344d44b762f
3dd3761e7ded509be6a74b1585bc4e14
የአውሮፕላን አደጋውን መንስዔ አየር ኃይል እየመረመረ ነው
የኢራቅ የጦር ሰራዊት አጨቃጫቂዋ ኪርኩክ ከተማ በስተሰሜን ያለ ቁልፍ የአየር ኃይል ሰፈር እና የአውሮፕላን ጣቢያ መቆጣጠሩን ገለፀ።የነዳጅ ኩባኒያና ሌሎችም ከተማዋ ዙሪያ ያሉ ይዞታዎችን ተቆጣጥረናል ብሉዋል።ዛሬ ሰኞ የኢራቅ የፀጥታ ኃይሎች ከኩርድ ኃይሎች አስለቅቀው የአየር ኃይል ሰፈሩን የያዙት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይደር አል አባዲ የመንግሥት ደጋፊ ኃይሎች የኪርኩክን ፀጥታ እንዲያስከብሩ ያደረጉትን ጥሪ ተከትሎ መሆኑ ታውቋል።አባዲ ለሀገሪቱ ህዝብ ባሰሙት ንግግር “ኢራቅን የመበታተን አደጋ ላይ የሚጥል” ካሉት የኩርዶች የነጻነት ውስኔ ሕዝብ በኋላ ዕርምጃ የመውሰድ ኃላፊነት አለብን ብለዋል።
0
35c0b6378aeb812429b3512cc00a7e58
3a12d86cd19f1843482851836b59b573
የቻይና ጠ/ ሚ ሊ ኬኪያንግ በኢትዮጵያ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው
​​​​​​የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ በኢትዮጵያ ለሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ምሽት አዲስ አበባ ይገባሉ።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በአዲሱ የፈረንጆች ዓመት የሚያደርጉትን የመጀመሪያውን የውጭ ጉዟቸውን በኢትዮጵያ ይጀምራሉ ነው የተባለው።በቻይና መንግስት አሰራር መሰረት ከፍተኛ ባለስልጣናቱ በየዓመቱ የሚያደርጉትን የመጀመሪያ የውጭ አገር ጉብኝት ቅድሚያ በሚሰጧቸው አገራት እንዲጀምሩ ይደረጋል።ከቻይና መንግስት ጋር በትብብር በሚከናወኑ የግብርና፣ የኢንዱስትሪ፣ የመሠረተ ልማት፣ የአቅም ግንባታ እና የድህነት ቅነሳ ዘርፎች አፈፃፀም በቻይና መንግስት ኢትዮጵያ ከአፍሪካ እንደ ቀዳሚ አገር ትወሰዳለችም ተብሏል።ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ በመገኘት ከከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር የሚያደርጉት ውይይት በሁለቱ አገሮች መካከል አሁን ያለውን የሁለትዮሽ እና የባለብዙ መድረኮች ሁሉን አቀፍ ትብብር ይበልጥ እንደሚያጠናክረው ይጠበቃል።ሁለቱ አገሮች ከግንቦት ወር 2009 ዓም ጀምሮ ግንኙነታቸውን ወደ ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂያዊ አጋርነት ትብብር ደረጃ ማሳደጋቸው የሚታወቅ ሲሆን ይህ ዓይነት ትብብር ቻይናም ሆነ ኢትዮጵያ ከጥቂት የዓለም አገራት ጋር ብቻ የመሠረቱት የትብብር ማዕቀፍ ነው። ሁሉን አቀፍ ትብብሩ ሁለቱ አገሮች በሁለትዮሽ፣ በባለብዙ ወገን፣ በህዝብ ለህዝብ፣ በንግዱ ማህበረሰብ እና በሌሎች መሰል የግንኙነት መድረኮች በትብብር ለመሥራት እንዲያስችላቸው ይፋ ያደረጉት የትብብር ዓይነት ነው።ዋንግ ይ በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታ ከኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እንዲሁም ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ጋር ውይይት ያደርጋሉ።ኢትዮጵያ እና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የጀመሩት በ1962 ዓም ሲሆን ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በበርካታ የሁለትዮሽእና የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ዙሪያ በትብብር በመሥራት ላይ ይገኛሉ፡፡ (ምንጭ፡-የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃልአቀባይ ጽህፈት ቤት)
0
c2bec3c47245cf64333b0f1563e88a9a
d1e3039b211a3049f672e1015da9bafb
የመጀመሪያው አዲስ ፓወር ኤግዚቢሽን ሊካሄድ ነው
በግል ትምህርት ቤቶች ያለውን ትምህርት አሰጣጥና ጥራት ያለበትን ደረጃ ለማወቅ መንግሥትና የግል ትምህርት ቤቶች ተቀራርበው መስራት እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀውን የግል ትምህርት ቤቶች ኤግዚቢሽን ያዘጋጀው የኤድቬት አዲስ ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ ብሌን ምስክር እንዳሉት፤ የግል ትምህርት ቤቶች ከመንግሥት ጋር ተቀራርበው በመስራት የትምህርት ጥራት እንዲመጣ መስራት አለባቸው፡፡ ለዚህም እንዲረዳ በግል ትምህርት ቤቶች መካከል ያለውን የትምህርት አሰጣጥና ጥራት ደረጃ ለማወቅ አላማ ያደረገ ኤግዚቢሽን እንዲዘጋጅ ተደርጓል፡፡ በኤግዚቢሽኑ በአዲስ አበባ የሚገኙ የግል ትምህርት ቤቶች የሚሰጡት አገልግሎት እንዴት እንደሆነ፣ ብቁ ዜጋ ለማፍራት የትምህርት አሰጣጡ ምን እንደሚመስል፣ ወላጆች ልጆቻቸው ስለሚማሩበት ትምህርት ቤት ምን ያክል ያውቃሉ እንዲሁም በአሁን ወቅት በግል ትምህርት ቤቶች ላይ የሚነሱ ቅሬታዎች እንዴት ይታያሉ? የሚሉ ጉዳዮች በውይይት መልክ እንደቀረቡ ወይዘሮ ብሌን አመልክተዋል፡፡ በግል ትምህርት ቤቶች ኢግዚቢሽን ላይ በርካታ ትምህርት ቤቶች እንዲሳተፉ ጥሪ ቀርቦላቸው እንደነበር በመጥቀስ፤ ከፈተና መቃረብና በሌሎች ጉዳዮች የተፈለገውን ያክል ትምህርት ቤቶች አለመሳተፋቸውን ጠቅሰዋል። በቀጣይ ዓመት በሚደረገው ኤግዚቢሽን ላይ ትምህርት ቤቶቹ እንዲሳተፉ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አበበ ቸርነት በበኩላቸው፤ ለአገሪቱ ትምህርት እድገት የግል ትምህርት ቤቶች ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረጉ እንደሚገኙ ጠቁመዋል፡፡ ይህንን አስተዋፅኦ ይበልጥ ለማሳደግ የትምህርት አሰጣጣቸውን የሚያሳይ ኤግዚቢሽን መዘጋጀቱ ጥቅሙ የጎላ መሆኑን አመልክተዋል፡፡በግል ትምህርት ቤቶች አካባቢ የሚነሱ የክፍያ መናሮችን ለመቆጣጠር ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ ተግባር ላይ የዋለው መመሪያ ውጤት ማምጣቱን ተናግረዋል፡፡ በቀጣይ ወላጆች ከትምህርት ቤቶች ጋር ተቀራርበው የሚሰሩበት ሁኔታ ለማመቻቸትና የሚፈጠሩ ቅሬታዎችን ለመቀነስ የከተማ አስተዳደሩ የመፍትሄ ሃሳብ እያዘጋጀ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በቀጣይ የግል ትምህርት ቤቶች አንድ ላይ በመሆን ተመሳሳይ ኤግዚቢሽኖች በማቅረብ ለኅብረተሰቡ ስለአሠራራቸው ማሳወቅ እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡አዲስ ዘመን ሰኔ 3/2011
0
4077b2850551232708ef924068437d6a
4077b2850551232708ef924068437d6a
የኮንስትራክሽን ኩባንያ ባለቤትና የመንገዶች ባለሥልጣን ቡድን መሪ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ
በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ ከሚገኙት የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ከፍተኛ ኃላፊዎች ጋር በታሰሩት፣ በሃዚ አይአይ ኮንስትራክሽን ኩባንያ ባለቤትና በባለሥልጣኑ ዕቃ አቅርቦት ቡድን መሪ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ፡፡የኮንስትራክሽን ኩባንያ ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዛኪር አህመድና የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ኮንስትራክሽን ዕቃ አቅርቦት ቡድን መሪ አቶ ካሳዬ ካቺ፣ ለሁለተኛ ጊዜ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ሁለተኛ ወንጀል ችሎት የቀረቡት ሐሙስ ነሐሴ 11 ቀን 2009 ዓ.ም. ነው፡፡ቡድን መሪው ከአራት ዓመት በፊት ለሳትኮምና ለሃዚ አይአይ ኮንስትራክሽን ኩባንያ ከመካኒሳ እስከ ዓለም ገና ለሚሠራው የመንገድ ግንባታ 500 በርሜል ሬንጅ (አስፋልት) በውሰት መስጠታቸውን፣ የፌዴራል ፖሊስ መርማሪ ቡድን ለፍርድ ቤት አስረድቷል፡፡ ድርጅቶቹ የተዋሱትን አስፋልት በሦስት ወራት ውስጥ መመለስ ሲገባቸው ከቡድን መሪው ጋር በመመሳጠር ሳይመልሱ በመቅረታቸው፣ በሕዝብና በመንግሥት ላይ ከ26 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት መድረሱንም መርማሪ ቡድኑ ገልጿል፡፡ቀደም ብሎ በተሰጠው የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ የስምንት ሰዎች የምስክርነት ቃልና የተጠርጣሪዎቹን ቃል መቀበሉን፣ እንዲሁም ንብረታቸውን ማገዱን ገልጿል፡፡ ቀሪ የሰባት ምስክሮችን ቃል ለመቀበል፣ ሰነዶችን ለመሰብሰብና የቴክኒክ ሥራዎችን ለማከናወን ተጨማሪ 14 ቀናት የምርመራ ጊዜ እንዲፈቀድለት ጠይቋል፡፡የተጠርጣሪዎቹ ጠበቆች የመርማሪ ቡድኑን የተጨማሪ ጊዜ ጥያቄ ተቃውመዋል፡፡ ማስረጃዎቹን መርማሪ ቡድኑ ወስዶ መጨረሱን ገልጸዋል፡፡ ሰነዶቹም በመንግሥት ተቋም የሚገኙ በመሆናቸው፣ ደንበኞቻቸው መታሰር ስለሌለባቸው የዋስ መብታቸው እንዲፈቀድላቸውና ጉዳያቸውን በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ ፍርድ ቤቱ ብይን እንዲሰጥላቸው ጠይቀዋል፡፡ መርማሪ ቡድኑ ግን ዋስትናውን ተቃውሟል፡፡ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር ካሰማ በኋላ የተጠርጣሪዎቹን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ፣ ለመርማሪ ቡድኑ አሥር ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቅዶ ለነሐሴ 22 ቀን 2009 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
1
1d8ee873ddfbfa2ede82317fbf869f2b
6561bfd3d40c8800df749b12fc3f5dc5
የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል የወጡ ክልከላዎች እየተተገበሩ አለመሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 07/2012 ዓ.ም (አብመድ) በአማራ ክልል የሚገኙ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ፕሬዝዳንት አባተ ጌታሁን (ዶክተር) በአማራ ክልል የሚገኙ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን አቅጣጫ ተክትለው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል እየሠሩ እንደሆነ ለአብመድ ተናግረዋል፡፡የእንጅባራ፣ ወልዲያ፣ ባሕር ዳር፣ ደብረ ታቦር፣ መቅደላ አምባ፣ ወሎ ዩኒቨርሲቲ ወረርሽኙን ለመከላክል በትኩረት እየሠሩ ካሉት መካከል እንደሆኑም ለአብነት ተጠቅሰዋል፡፡ ለሥራው ውጤታማነት ደግሞ በየሳምንቱ በቪዲዮ ኮንፈረንስ ውይይት እየተደረገ መሆኑን ፕሬዝዳንቱ ገልእንደ ዶክተር አባተ ጌታሁን ማብራሪያ ወረርሽኙን ለመከላከል ለሚደረግ በጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ወጣቶችን በማሰልጠን እስከ ቀበሌ ለማሠማራት ዝግጅት ተደርጓል፡፡ የተለያዩ ግብዓቶችን በማቅረብ ደግሞ ለወረረሽኙ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ላይ እንደሚገኙ አስረድተዋል፡፡ዘጋቢ፡- አዳሙ ሽባባው
0
1afd21cfc13dbd61a0a4f2a084463a73
eb4cea6fc4ec8dc7a563f10b61ae3b6f
ዩናይትድ ስቴትስ ለሶማልያ ጦር የምትሰጠው ድጋፍ
ዋይት ሃውስ ይህንን ውሳኔ ዛሬ (ዓርብ) ይፋ ያደርጋል ተብሎ እየተጠበቀ መሆኑን አንድ የአሜሪካ ከፍተኛ ባለሥልጣን ተናግረዋል፡፡ዩናይትድ ስቴትስ ይህንን ማዕቀቦችን የማቅለል እርምጃ የምትወስደው የሱዳን መንግሥት እያሳየ ነው ለተባሉ ሽብር ፈጠራን በመዋጋት፣ ግጭቶችን በመቀነስ፣ ለደቡብ ሱዳን አማፂያን ከለላና መጠጊያ በመንፈግ፣ ችግር ላይ የወደቁ ሰዎች ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያገኙ በማድረግ በኩል የተሻለ እንቅስቃሴ በማድረግ በሚሰጠው ምላሽ መሆኑ ተገልጿል፡፡ዩናይትድ ስቴትስ በሱዳን ላይ የዛሬ ሃያ ዓመት ማዕቀቦችና የንግድ እገዳ የጣለችው በሰብዓዊ መብቶች አያያዟና ለሽብር ፈጠራ ድጋፍ ትሰጣለች በሚል እንደነበር ይታወሳል፡፡ዋሺንግተን በወቅቱ የሱዳንን መንግሥት ገንዘብና ሃብቶችም እንዳይንቀሳቀሱ አግዳ ነበር፡፡ዩናይትድ ስቴትስ የዛሬ አሥር ዓመት በወሰደችው ተጨማሪ እርምጃ መንግሥቱ በዳርፉር ሁከት ውስጥ ተመሣጥሯል በሚል ተጨማሪ ማዕቀቦችን ጥላለች፡፡ማዕቀቦቹን በሱዳን ላይ እንደ ሀገር፣ እንዲሁም በህዝቡ ላይ አውዳሚ ተፅዕኖ ማሳደራቸውን የገለጡት የሱዳን የማስታወቂያ ሚኒስትር አህመድ ቢላል ለቪኦኤ ዘሬ በሰጡት ቃል ዋሺንግተን ማዕቀቦቹን ለማላላት መወሰኗ “አስደሳች ዜና ነው” ብለዋል፡፡የሕክምና አገልግሎት ለማግኘት ከሀገር መውጣት ባልቻሉ ሰዎችና የቴክኖሎጂ ውጤቶችንም ወደ ሀገር ማስገባት በመቆሙ ማዕቀቦቹ መከራን አስፍነው ቆይተዋል ብለዋል የሱዳኑ የማስታወቂያ ሚኒስትር፡፡ሚኒስትሩ አክለውም የተለያዩ የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን ከአሜሪካ ይገዛ የነበረው የሱዳን አየር መንገድ ከኩባንያዎቹ ጋር መናገድ ባለቻሉ ለመዘጋት መገደዱን አስታውሰው “ማዕቀቦቹ የተነጣጠሩት በመንግሥቱ ወይም በሥርዓቱ ላይ ሳይሆን በሰብዓዊ መብቶች ላይ ነበር” ብለዋል፡፡በሌላ በኩል የማዕቀቦቹ መነሳት ሱዳንን ከሽብር ፈጠራ ደጋፊ ሀገሮች መዝገብ ውስጥ እንደማያስፍቃት የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት ጠቁመዋል፡፡የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር አልበሽር በጦር ወንጀሎችና በጅምላ ፍጅት በዓለምአቀፍ የወንጀል ፍርድ ቤት ይፈለጋሉ፡፡
0
8dbc5a95700044bcc13eb8f73e549e80
63f0722546b4ef0959a3eb4f6fe83938
በአዳማ እሁድ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የድጋፍ ሰልፍ ይካሄዳል
ኢዜአ (ጅግጅጋ)፡- በመንግስት የተጀመሩ የብልጽግና ጉዞዎችን ለማሳካት የድርሻቸውን እንደሚ ወጡ በሶማሌ ክልል የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ በጅግጅጋ ከተማ በተካሄደው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የብልጽግና ጉዞን የሚደግፉ የተለያዩ መልዕክቶችን አሰምተዋል። በጅግጅጋ ስታዲየም ‹‹በህብር ወደ ብልፅግና፣ ብልፅግና ለሁሉም፣ ሁሉም ለብልፅግና›› በሚል ትናንት የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በድጋፍ ሰልፉ ለውጡ የክልሉን ፍትሃዊ የስልጣን ባለቤትነትና አካታችነት ያረጋገጠ መሆኑን ተሳታፊዎቹ ተናግረዋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ ከተገኙት መካከል የክልሉ ሀገር ሽማግሌዎችን በመወከል የተናገሩት ገራድ አብዲማሊክ እንዳሉት፤ የብልጽግና ፓርቲ ሁሉንም ህዝቦች በእኩልነት የሚያሳትፍ ነው። የብልፅግና ፓርቲ እውነተኛ ፌዴራሊዝምን በመተግበር የክልሉ ህዝብ በሰላም በልማትና በፖለቲካ ተሳትፎ ተጠቃሚ መሆን በመጀመሩ ሊደገፍ ይገባል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የፓርቲው ደጋፊዎችና አባላት ብልፅግናን ለማረጋገጥ ሰላም ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም ሰላሙን እንዲጠብቅም ጥሪ አቅርበዋል። የክልሉን ህዝብ ወክለው በፓርቲው አመራርነት ለሚሳተፉ አካላት ሀገራዊና ክልላዊ የአንድነት ምሶሶዎችን እንዲጠብቁም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።የክልሉ ሴቶችን በመወከል ወይዘሮ ሂቡ አህመድ እንደተናገሩት፤ ሴቶች በፌዴራል ሥርዓቱ ያገኙትን መብት አጠናክሮ ለማስቀጠል የድርሻቸውን ለመወጣት ዝግጁ ናቸው። በመሆኑም በክልሉ የሚገኙ ሴቶች ከሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በመሆን እየተካሔደ ያለውን የለውጥ ጉዞ ይደግፋሉ። በጅግጅጋ ከተማ እየተካሔደ ባለው በዚህ የድጋፍ ሰልፍ ላይ በጅግጅጋ ከተማና አካባቢው የሚገኙ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል። የብልፅግና ፓርቲን በመደገፍ በጅማ፣ በአዳማና፣ በቢሾፍቱ የድጋፍ ሰልፎች መካሄዳቸው ይታወሳል።አዲስ ዘመን የካቲት 9/2012
0
b8e0bfe34e8ffdfd40441cbfb2c79d9a
dab72eaed60bf66fdcec2941e64a8878
በኦሮሚያ ክልል የትጥቅ ትግል ለማድረግ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች ወደ ሰላማዊ መንገድ እየተመለሱ መሆኑ ተገለፀ
በኦሮሚያ ክልል አንዳንድ ከተሞች ተከስቶ የነበረው ያለመረጋጋት ሁኔታ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ሁኔታ እየተመለሰ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል የኮሚኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ወይዘሮ ኡሚ አባጀማል ትናንት በሰጡት መግለጫ በአሮሚያ ክልል በአንዳንድ ከተሞች ተከስቶ በነበረው ያለመረጋጋት 9 ሰው የሞተ ሲሆን 13 ሰዎች ቆስለዋል እንዲሁም የፀጥታ አካላት ላይ የመቁሰል አደጋ ደርሷል ብለዋል ።ተፈጥሮ በነበረው ያለመረጋጋት ሁኔታ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ያልተመለሱ የአሮሚያ ክልል ከተሞችም ከዛሬ ጀምሮ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ይመለሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ወይዘሮ ኡሚ በመግለጫቸው ተናግረዋል ። በክልሉ ንግድ እንቅስቃሴ ማቆምና የመንገድ መዝጋት ሁኔታን በፍጥነት እንዲቆምና በሰው ህይወትም በንብረትም ላይ ጉዳት ስለሚያደርስ በአፋጣኝ እንዲቆም ለማድረግ የክልሉ መንግሥት ከወጣቶች ፣ ከአገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እያደረገ መሆኑን ወይዘሮ ኡሚ አመልክተዋል ። በክልሉ የተካሄዱ ሰላማዊ ሰልፎችን ወደ ሁከትና ብጥብጥ አዝማሚያ እንዲቀየር ለማድረግ በሞከሩት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድም ወይዘሮ ኡሚ ተናግረዋል ። የኦሮሚያ ክልል በተፈጠረው ያለመረጋጋት ምክንያት ህይወታቸውን ላጡና ጉዳት ለደረሰባቸው በሙሉ የተሰማውን ሓዘንም ገልጿል ።በተጨማሪም በኦሮሚያ ክልል ሰሞኑን በተከሰተው የሁለት ቀን እንቅስቃሴ የማቆምና መንገድ መዝጋት ሁኔታ ረግቦ ወደ ሰላማዊና መደበኛ ሁኔታ እንዲመለስ ያላሰለሰ ጥረት ላደረጉት የፀጥታ አካላት የክልሉ የኮሚኒኬሽን ጽህፈት ቤት ምስጋና አቅርቧል ።
0
2914acbb6305e0895312898fa358e1cf
2914acbb6305e0895312898fa358e1cf
ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በአፍሪካ ዋንጫ በኮሚቴነት መሳተፋቸው ልምድ ለመቅሰም እንደሚያግዝ ተጠቆመ
በግብጽ አስተናጋጅነት በሰኔ ወር በሚካሄደው 32ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በተለያዩ ኮሚቴዎች የሚሳተፉ ሙያተኞች ዝርዝር ውስጥ ኢንስትራክተር አብርሀም መብ ራቱ መካተታቸው እውቀቱና ልምድ ለመቅሰም እንደሚያግዝ ተጠቆመ፡፡ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ድረገጽ ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ውድ ድሩን በዳኝነት ከሚመሩት የጨዋታው ዳኞች ኢንተርናሽናል ባምላክ ተሰማ እና ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ተመስገን ሣሙኤል በተጨማሪ፤ ኢትዮጵያ በኢንስትራክተር አብ ርሀም መብራቱ መወከሏ በዘርፉ እው ቀትና ልምድ ለመቅሰም እንደሚያግዝ ተጠ ቁሟል፡፡ የ2019ኙን የአፍሪካ ዋንጫ በተለያዩ ዘርፎች የሚያገለግሉ ሰላሳ ኮሚቴዎችና 224 የኮሚቴ አባላት ይፋ ሲደረጉ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ የውድድሩ ቴክኒክ ኮሚቴ የጥናት ቡድንን ተቀላቅሏል ሲል የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በድረ ገጹ አስነብቧል፡፡ ይህ ቴክኒካል የጥናት ቡድን 15 አባላት ያሉት ሲሆን፤ በዋነኛነት የውድድሩን ኮከብ ተጫዋች ይመርጣል፤ የአፍሪካን የእግር ኳስ ደረጃን እና ቴክኒካል ነገሮችን ይገመግማል፡፡ ከውድድሩ የተገኙ አዳዲስ ነገሮችንም በሪፖርቱ ያቀርባል። ኢንስትራክተር አብርሀም መብራቱ ካፍ ስለሰጣቸው ሀላፊነት ሲናገሩ፤ “ከብዙ አገሮች ጋር ያገናኛል፤ እውቀቱንም ልምዱንም ለመቅሰም ይረዳናል፤ የወዳጅነት ጨዋታዎችን ለማመቻቸት ይጠቅመናል፤ ይህንን እድል በማግኘቴ እኔ እዚህ ለመድረሴ የበኩላቸውን አስተዋጽዖ ያደረጉትን ሙያተኞች፤ የስፖርት ቤተሰቡን፤ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን እና ካፍን ከልብ አመሰግናለሁ” ብለዋል። በዚህ ቡድን ውስጥ ኤሊት ኢንስትራክተሮች፤ በከፍተኛ ደረጃ የመጫወት ልምድ ያላቸው ተጫዋቾች ጋር በማካተት የእውቀት ሽግግር እንዲኖር ለማድረግ የታሰበ ነው።አዲስ ዘመን ሰኔ 5/2011
1
976f6cedeeabbabdaac81516cdfd9de9
49f377154ee7d0ab76a43d6dbc17f391
ኮሚሽኑ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው 30 ሚሊዮን ዜጎች ሃብት እያሰባሰበ ነው
- ከ1.6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተብሏል በዚህ ዓመት የዕለት ደራሽ አስቸኳይ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች ቁጥር ቁጥር 7.8 ሚሊዮን መድረሱ ታወቀ፡፡ አስቸኳይ ዕርዳታው የሚያስፈልጋቸው ሰዎች ብዛት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር እኩል ሆኗል፡፡በዚህ ዓመት እንደሚቀንስ ሲጠበቅ የነበረው የተረጂዎች ቁጥር በሶማሌና በኦሮሚያ ክልሎች መካከል በተፈጠረው ግጭትና በሌሎች የአገሪቱ አካባቢዎች በተከሰተው ብጥብጥ ሳቢያ ጨምሯል፡፡ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች ከቀዬአቸው መፈናቀላቸው ለተረጂዎቹ ቁጥር መጨመር የሚጠበቁት መሻሻሎች እንዳይኖሩ አስተዋፅኦ ማድረጉን፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡በበቆሎ አብቃይ አካባቢዎችም በአሜሪካ መጤ ተምች ወረርሽኝ ሳቢያ የተከተሰው የሰብል ውድመት፣ በደቡብና በደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተው የዝናብ እጥረት፣ በኪስ ቦታዎች የበልግ ዝናብ ዘግይቶ መጀመርና ቶሎ መቋረጡ ለተረጂዎች ቁጥር መጨመርና ለምግብ ዋስትና ችግር መባባስ ምክንያት እንደሆኑ ተብራርቷል፡፡ከዚህ ጋር በተያያዘ በዚህ ሳምንት በኢትዮጵያ መንግሥትና በለጋሽ አገሮች አማካይነት ይፋ በተደረገው የዳሰሳ ጥናት ሰነድ መሠረት፣ የዕለት ደራሽ የምግብ ዕርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ግዥዎችን ለመፈጸም የሚውል የ1.4 ቢሊዮን ዶላር ገንዘብ እንደሚያስፈልግ ታውቋል፡፡ ከተጠቀሰው አጠቃላይ የዕለት ደራሽ ተረጂዎች ውስጥ በኦሮሚያ ክልል 3.2 ሚሊዮን እንዲሁም በሶማሌ ክልል 1.7 ሚሊዮን ዜጎች አስቸኳይ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ተጠቅሷል፡፡ በርካታ ተረጂዎች በማስመዝገብም ሁለቱ ክልሎች በቀዳሚነት ተቀምጠዋል፡፡ከዕለት ደራሽ ዕርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር በተጨማሪ 8.49 ሚሊዮን ዜጎች ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕርዳታዎች እንደሚያስፈልጋቸው በሰነዱ ተመላክቷል፡፡ ይህን አኃዝ ጨምሮ ችግሩ ያጋጠማቸውን ዜጎች ለመታደግ ያስፈልጋል የተባለውን የገንዘብ መጠን ወደ 1.6 ቢሊዮን ዶላር ከፍ አድርጎታል፡፡ የችግሩን ተፅዕኖ ለመቋቋም የቅድመ አደጋ ሥራዎች፣ አርብቶ አደሩ ያጣውን የእንስሳት ሀብት መተካት፣ እንዲሁም የዕለት ደራሽ ምግቦች በወቅቱ ይቀርባሉ ተብሏል፡፡
0
350c0b5862dfc84709fa16bf26877d7f
6149a5e56abd188b822f7b51a05d529a
የጥላቻ ንግግሮችን በሚያሰራጩ አካላት ላይ ተገቢ እርምጃ ሊወሰድ ይገባል-የፖለቲካ ፓርቲዎች
በኢትዮጵያ እየተቃረበ ያለው አገራዊ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት ሀገሪቱ ገብታበታለች ካሉት የፖለቲካ ቅርቃር ለማውጣት ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ ከማካሄድ በፊት ብሄራዊ መግባባት መፍጠር እንደሚገባ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ ኦፌኮና የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ተናግረዋል።ፕሮፌሰር መረራ በሀዋሳ ከተማ በተዘጋጀው ህዝባዊ የውይይት መድረክ ላይ እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት በአገሪቱ በሚገኙ የፖለቲካ ኃይሎች መካከል በስፋት እየታየ ነው ያሉት የፖለቲካ ፍጥጫ፥ የገዥው ፓርቲ መከፋፈል የብልጣብልጦች ጨዋታ ያሉት በሥልጣን ላይ ለመቆየት የሚፈልጉ አካላት ጥረት የፖለቲካ ቅርቃር ማሳያ ናቸው።
0
33dbb0cdbecfbd454b30b4d2d85a4e8b
23e0b710a95642e7decf8f4bb2d8a57f
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያዩ ሚኒስትሮችን ሹመት አፀደቀ።የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል።በመደበኛ ስብሰባውም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቀረበለትን የተለያዩ የሚኒስትሮች ሹመት ተቀብሎ አጽድቋል።በዚህ መሰረት፦1 ወይዘሮ አዳነች አቤቤ – የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ2 ዶክተር ሊያ ታደሰ – የጤና ሚኒስትር3 አቶ ላቀ አያሌው – የገቢዎች ሚኒስትር4 ወይዘሮ ፊልሰን አብዶላሂ – የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትርምክር ቤቱም የቀረበለትን የሚኒስትሮች ሹመት በ21 ተቃውሞ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል።በዛሬው እለት የተሾሙት ሚኒስትሮችም በምክር ቤቱ ቀርበው ቃለ መሃላ ፈፅመዋል።በተጨማሪም ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የቀረበለትን የፌደራልየሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሹመትም አጽድቋል።በዚህ መሰረት፦1 አቶ ፀጋ አራጌ – የፌደራል የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር በመሆን ተሾመዋል።ምክር ቤቱ የፌደራል የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሹመቱን በ11 ተቃውሞ፣ በ6 ድምጸ ተአቅቦ እና በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል።እንዲሁም ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረበለትን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ አመራር አባላት ሹመትንም አጽድቋል።ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
0
bedfbc9a3b316c4b2dd8de479af0d80e
7d3e46383bffce2552d551a96387c318
የአፋር ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባዔውን ያካሂዳል
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 8ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን ነገ ያካሂዳል፡፡የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን የሚያካሂደው በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዳራሽ መሆኑ ተገልጿል።ነገ በሚካሄደው መደበኛ ጉባኤ የአስፈጻሚ አካላት የ2013 በጀት ዓመት የሶስት ወራት እቅድ አፈጻጸም የሚገመገም መሆኑንም የምክር ቤቱ የፕሬስና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አዲስዓለም እንቻለው ገልጸዋል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ክፍለ ከተሞችን እና ወረዳዎችን እንደገና የማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት በማካሄድ የውሳኔ ሃሳብ እንደሚያሳልፍም ተናግረዋል፡፡በተጨማሪም በምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አቅራቢነት ልዩ ልዩ ሹመቶች እንደሚሰጥም ከአዲስ አበባ ከተማ ፕሬስ ሴክሬታሪያት ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
0
6a83fb7b55f5b8e4909990822e43a3bf
81afc3fdb1c541108096d89b93464570
ዐይኖችን ወደ ኢትዮጵያዊነት ለመሳብ የሚለፋው "በሀገር ልጅ"
በኢትዮጵያውያን የሚከወኑ ባህሎችን በማስተዋወቅ ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው የሚነገርለት አገራዊ የባህል ስፖርት ውድድር በአማራ ክልል ይደረጋል፡፡ በውድድሩ ኢትዮጵያውያንን እስከነባህላቸውና ወጋቸው በማገናኜት አንዱ የሌላኛውን ባህል እንዲያውቅ በማድረግ ኢትዮጵያዊነትን እያሳዩ ይኖሩበታል፡፡ ከውድድሩ ባለፈ በተወዳደሪዎች የሚታዬው ፍቅርና ኢትዮጵያዊነት በጉጉት የሚጠበቅ ነው፡፡ይህ በጉጉት የሚጠበቀው አገር አቀፍ የባህል ስፖርቶች ውድድር በአማራ ክልል ደብረማርቆስ ከተማ አስተዳደር ይካሄዳል፡፡ የውድደሩን ዝግጅት በተመለከተ ከአብመድ ጋር ቆይታ ያደረጉት የአማራ ክልል ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን ፕሬዝዳት ዓለም ሁነኛው ውድድሩን በጥሩ ሁኔታ አስጀምሮ ለማስፈጸም ፌዴሬሽኑ ከአማራ ክልል ስፖርት ኮሚሽን፣ ከምሥራቅ ጎጃም ዞንና ከደብረማርቆስ ከተማ አስተዳደር ጋር በጋራ በመሆን ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱን ተናግረዋል፡፡17ኛው አገር አቀፍ የባህል ስፖርቶች ውድድርና 13ኛው የባህል ፌስቲቫል ከየካቲት 7 – 15 ቀናት 2012ዓ.ም ድረስ በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ይደረጋል፡፡ የአማራ ክልል የዘንድሮውን ጨምሮ ለሦስተኛ ጊዜ ሲያስተናግድ ከዚህ በፊት ያስተናገዳቸውን ውድደሮች በጥሩ ሁኔታ ማዘጋጀቱን ፕሬዝዳቱ ተናግረዋል፡፡ የዘንድሮውን ውድድርም እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ በጥሩ ሁኔታ ለማዘጋጀት ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል፡፡በ17ኛው የባህል ስፖርቶችና 13ኛው የባህል ፌስቲባል የሚሳተፉ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች መግባት ጀምረዋል፡፡ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ የተወሰኑ ክልሎች ልዑካን ገብተዋል፤ ቀሪዎች ክልሎችም ዛሬ እንደሚገቡ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል፡፡ የሀረሪ ክልል መሳተፍ እንደማይችል ለኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን በማሳወቅ በውድደሩ እንደማይሳተፍም ታውቋል፡፡ ውድድሩ በ11 የውድደር ዓይቶች ይደረጋል፡፡ የአማራ ክልል በሀገር አቀፍ የባህል ስፖርቶች በሁሉም ውድድሮች ሙሉ ተወዳደሪዎችን በመያዝ በመሳተፍ እንደሚታወቅ የገለጹት ፕሬዝዳንቱ እስከዛሬ በተደረጉ ውድድሮች 10 ጊዜ በማሸነፍ ቀደሚ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡በታርቆ ክንዴ
0
72d1aa5a642b04d9de95199fabab6545
75e9377558a7a8a6be0a31bc45cd5158
ኤሌክትሪክ ከመውረድ ሲተርፍ ዳሽን ወደ ከፍተኛ ሊግ ወርዷል ፤ ኢትዮጵያ ቡና 2ኛ ደረጃ ይዞ አጠናቋል
የከተማው ከንቲባን ጨምሮ ቁጥሩ ከፍተና የሆነ ተመልካች በተከታተለው ጨዋታ አዳማ ከተማን ያስተናገደው ድሬዳዋ ከተማ 2-0 አሸንፏል፡፡ የድሬዳዋን የድል ግቦች የ2007 የብሄራዊ ሊግ ከፍተኛ ግብ አግቢ በላይ አባይነህ በ40 እና 49ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ በላይ ዘንድሮ ለብርቱካናማዎቹ ግብ ሲስቆጥር የመጀመርያው ነው፡፡በጨዋታው 43ኛ ደቂቃ የድሬዳዋ ከተማው ሱራፌል ዳንኤል በቀይ ካርድ የተወደገ ሲሆን ሁለተኛውን አጋማሽ በ10 ተጫዋች ለመጫወት የተገደደው ድሬዳዋ ከተማ በተለይም 2ኛውን ግብ ካስቆጠረ በኋላ ውጤቱን ለማስጠበቅ አፈግፍጎ መጫወትን መርጧል፡፡ውጤቱን ተከትሎ አዳማ በ2008 የውድድር ዘመን የመጀመርያ ሽንፈቱን ሲያስተናግድ ከመሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ በ2 ነጥቦች ዝቅ ብሎ 2ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ ድሬዳዋ ከተማ ደግሞ 4 ደረጃዎችን አሻሽሎ 5ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ይርጋለም ላይ ኤሌክትሪክን ያስተናገደው ሲዳማ ቡና ካለግብ አቻ ተለያይቷል፡፡ ማራኪ እንቅስቃሴ ባልታየበት በዚህ ጨዋታ አድራሻ የሌላቸው ረጃጅም ኳሶች የጨዋታው ዋንኛ አካል ነበሩ፡፡ሲዳማ ቡና አቻ መውጣቱን ተከትሎ ወደ ደረጃ ሰንጠረዡ የሚጠጋበትን እድል አበላሽቷል፡፡ በአንጻሩ ኤሌክትሪክ አንድ ደረጃ ከፍ ብሎ የደረጃ ሰንጠረዡ ወገብ ላይ ተቀምጧል፡፡የ9ኛ ሳምንት ውጤቶችአርባምንጭ ከተማ 0-1 ቅዱስ ጊዮርጊስዳሽን ቢራ 0-1 ደደቢትሀዋሳ ከተማ 1-0 ኢትዮጵያ ቡናወላይታ ድቻ 1-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክሀድያ ሆሳዕና 0-0 መከላከያድሬዳዋ ከተማ 2-0 አዳማ ከተማሲዳማ ቡና 0-0 ኤሌክትሪክየደረጃ ሰንጠረዡ ይህንን ይመስላልየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከአንድ ሳምንት በኋላ የሚቀጥሉ ሲሆን በዚህ ሳምንት መጨረሻ የአፍሪካ የክለቦች ውድድሮች እና የኢትዮጵያ ሊግ ዋንጫ ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ከፍተኛ ግብ አግቢዎች ደረጃ
0
b69617ef5e50f8e0c4fa5840d465d2a8
06fa52b373d89329ce18ce53dda86174
ለሴቶች ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች እፎይታን የፈጠረ ተግባር ተፈፀመላቸው
የኢትዮጵያ ኘሪምየር ሊግ ተብሎ ከተሰየመበት ከ1990 ዓ.ም ጀምሮ በአንድ ምድብ ተዟዙሮ በሜዳ እና ከሜዳ ውጪ በሚደረግ የደርሶ መልስ ውድድሮችሲካሄዱ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡ ይህም በመሆኑ በሀገሪቱኘሪሚየር ሊጉ ይካሄዱባቸው በነበሩ ከተሞች እና አካባቢዎችከፍተኛ መነቃቃትን ፈጥሮ ቆይቷል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በተለያዩ የውድድርሜዳዎች ላይ ከፍተኛ የስፖርታዊ ጨዋነት መጓደል እየታዩመምጣታቸው የተለመደ እየሆነ መጥቷል፡፡ ይህም ሊሆን የቻለውበየአካባቢው የሚንፀባረቁ የፓለቲካ አጀንዳዎች ወደ ውድድር ሜዳበመምጣታቸው መሆኑ የማይደበቅ ሀቅ ነው፡፡ በመሆኑም ይህንንችግር መቀነስ ላይ መስራት አስፈላጊ በመሆኑ የኢትዮጵያ እግር ኳስፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ጶጉሜ 1 ቀን 2011 ዓ.ምባደረገው ስብሰባ በ2012 ዓ.ም የኘሪሚየር ሊግ አካሄድ ላይ ሰፊውይይት ካደረገ በኋላ ውድድሮች መካሄድ ያለበትን አቅጣጫአስቀምጧል፡፡በዚሁ መሠት በ2012ዓ.ም የኢትዮጵያ ኘሪሚየር ሊግ ተሳታፊክለቦች፡-1. በ2011ዓ.ም የኘሪሚየር ሊግ ተሳታፊ የነበሩ 16ቱም ክለቦች2. በ2011ዓ.ም ከሱፐር ሊግ ውድድር ወደ ኘሪሚየር ሊግ ያለፉ3 ክለቦች3. በ2011ዓ.ም ከሱፐር ሊግ ውድድር ከየምድባቸው 2ኛ የወጡ 3 ክለቦች4. በ2011ዓ.ም በሱፐር ሊግ ከ3ቱም ምድብ 3ኛ ከወጡት የተሻለ ነጥብ ያላቸው 2 ክለቦች ሲሆኑ ቁጥራቸውን ሀያ አራት (24) በማድረግ በሁለት ምድብ ተከፍለው እንዲጫወቱ ተወስኗል፡፡ የምድብ አደላደሉም በሊግ ኮሚቴ አማካኝነት ለክለቦቹ የሚቀርብ ይሆናል፡:
0
3ebaa1d20545c583b9d0776957117611
fd8ed3fa75dcc983b43dbd4818ad56e7
የዐፄዎቹን ጨዋታ የሚመሩት ዳኞች ታውቀዋል
እንደ ሀገር ዳግም ወዳጅነታቸውን የጀመሩት ኢትዮጵያ እና ኤርትራ በእግር ኳሱም መድረክ የሚያገናኛቸው አጋጣሚ ተፈጥሯል። ይኸው አጋጣሚ እርስ በእርስ በሚደረግ ጨዋታ የተፈጠረ ሳይሆን ኢትዮጵያዊያን ዳኞች በሚመሩት የወዳጅነት ጨዋታ የተገኘ ነው። ጨዋታው የኤርትራ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከሱዳን አቻው ጋር ነገ በ10 ሰዓት በአስመራ የሚያደርገው ሲሆን ኢትዮጵያ እና ኤርትራ በእግር ኳሱ ባላቸው ግንኙነት አዲስ ምዕራፍን እንደሚከፍትም ታምኖበታል።የኤርትራ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ዳኞች እንዲመደቡለት በደብዳቤ በጠየቀው መሠረት ነው ዳኞቹ የወዳጅነቱን ጨዋታ ለመምራት ወደ ስፍራው ያመሩት። በዚህም መሰረት ብሩክ የማነብርሀን በዋና ዳኝነት ፣ ክንዴ ሙሴ እና ክንፈ ይልማ ደግሞ በረዳት ዳኝነት የነገውን የወዳጅነት ጨዋታ ይዳኛሉ። በቅርቡ ሁለቱ ሀገራት ወደ ሰላም ከመጡ በኃላ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ጨምሮ ፋሲል ከነማ እና ሲዳማ ቡና ከኤርትራ ክለቦች ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ለማድረግ ያሰቡ ቢሆንም ሳይሳካ የቀረ ሲሆን በሦስቱ ኢትዮጵያዊያን ዳኞች የእግር ኳስ ግንኙነቱ የሚጀመር ይሆናል።ከዚህ ጋር በተያያዘ በቶታል ካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ጅቡቲ ላይ ጅማ አባ ጅፋር ከጅቡቲው ቴሌኮም ጋር ያደረገውን የመጀመርያ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ኤርትራዉያን ዳኞች መዳኘታቸው ይታወሳል፡፡
0
800bd2f237f6999c833949ea4f578499
d3ac0c00bfb906cf178262dc58aa78ec
በኦሮሚያ ክልል በአንድ ጀንበር 327 ሚሊዮን 399 ሺ 570 ችግኞች ተተከሉ
አደአ፡- የተከላቸውን ችግኞች መንከባከብ እንደጀመረ የአከባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የአከባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ የኮሚሽኑ ሰራተኞች ሐምሌ 22 ቀን 2011 ዓ.ም. በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን አደአ ወረዳ የረር የመትከያ ጣቢያ የተከሏቸውን ችግኞች መንከባከብና ያልፀደቁትን የመተካት ስራ በትላንትናው ዕለት መጀመራቸውን ገልጸዋል፡፡ኮሚሽነሩ መርሃ ግብሩን በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት፣ የተተከሉትን ችግኞች የመንከባከብና ያልፀደቁትን የመተካት ስራን መስሪያ ቤታቸው ኃላፊነት ወስዶ በቋሚነት ያከናውናል፡፡ ስራውን ለማከናወን የተተከሉ ችግኞችን በየጊዜው የሚከታተሉ አካላት በኮሚሽኑ ተወክለዋል፡፡ እነዚህ አካላት በየጊዜው በቦታው በመገኘት ችግኞቹ ያሉበትን ሁኔታ የሚመለከቱ ሲሆን በኦሮሚያ ክልል የአካባቢ ደንና ዱር እንስሳት ቢሮ የተቀጠሩ ጠባቂዎችም የችግኞቹን ደህንነት ይከታተላሉ፡፡ሐምሌ 22 በሀገር አቀፍ ደረጃ ለዓለም ምሳሌ የሆንበት የችግኝ ተከላ ተካሂዷል፤ ይህንን ደግሞ በመንከባከብና በማሳደግ ምሳሌነታችንን ማስቀጠል ይገባናል ያሉት ፕሮፌሰር ፍቃዱ ሌሎች አካላትም የተከሏቸውን ችግኞች እንዲንከባከቡና የክረምቱ ወቅት ሳያልፍ ያልፀደቁ ችግኞችን መልሰው እንዲተክሉ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡በኮሚሽኑ የደን ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት ዶክተር ተሾመ ታምራት በበኩላቸው በሀገር አቀፍ ደረጃ የተተከሉትን ችግኞች በመንከባከብ የፅድቀት ምጣኔውን ከ80 በመቶ በላይ ለማድረስ መሰራት ይገባል ብለዋል፡፡ ዶክተር ተሾመ እንደተናገሩት ችግኞች በተተከሉ በአስራ አምስተኛው ቀናቸው ካልፀደቁ በሌላ የመተካት ስራ መሰራት ይገባል፡፡ በበጋው ወቅትም ክትትኩ ሊቀጥል ስለሚገባ በትኩረት መስራት ያስፈልጋል፡፡ ለችግኝ ተከላው የተመረጠው ቦታና የአፈሩ አይነት ለችግኞቹ ምቹ በመሆኑና በዝናብ ወቅት በመተከላቸው በአብዛኞቹ የፀደቁ ሲሆን የተወሰኑት በአካባቢው በነበረው የውሃ ብዛት የተነሳ ባለመፅደቃቸው የመተካት ስራ ተሰርቷል፡፡በመርሀግብሩ መክፈቻ ወቅት ችግኞቹ የተተከሉት ከዚህ ቀደም ቃጠሎ በደረሰበት የደን ሀብት ይዞታ ላይ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን በመንከባከብና ያልፀደቁትን መልሶ በመትከል በስራው ላይ 100 ያህል የኮሚሽኑ ሰራተኞች ተሳትፈውበታል፡፡አዲስ ዘመን ነሃሴ 8/2011ሀይማኖት ከበደ
0
5076e0b84b0bf604cc541e7d1e7394d7
a63e4fd94c59d20fab34ef4f4142f4db
የመገልበጥ አደጋ
በእስጢፋኖሰ አካባቢ በትላንትናው ዕለት ሐሙስ የካቲት 05/2012 ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ላይ አንድ የሲሚንቶ ማመለሻ ከባድ ተሸከርካሪ ፍሬን በጥሶ ከባድ አደጋ ማድረሱን በቦታው ነበር ያሉ የዓይን እማኞች ለአዲሰ ማለዳ ገለጹ፡፡በደረሰው አደጋ የሠው ሕይወት አለመጥፋቱ የተገለጸ ሲሆን አንድ የታክሲ ሾፌር ግን ጉዳት ደርሶበት ለሕክምና ወደ ሆስፒታል ማቅናቱ ተነግሯል፡፡
0
b94cc96e49eec27a9e7b5a36fe87cbcd
b94cc96e49eec27a9e7b5a36fe87cbcd
26 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በማላዊ መያዛቸውን ፖሊስ አስታወቀ
የማላዊ ፖሊስ ካሮንጋ ተብሎ በሚጠራው ከተማ ሰኞ ምሽት 26 ሕገወጥ ኢትዮጵያውያን ወደ አገሪቱ ለመግባት ጥረት ሲያደርጉ መያዙን አስታወቀ፡፡የከተማዋ ምክትል ቃል አቀባይ ጆርጅ ምሌዋ እንደገለጹት ስደተኞች ከቺትፓ ሚ ወደ ካሮንጋ ለመግባት አቅደው እንደነበር ነው ፡፡ይሁንና የከተማዋ ፖሊስ ባደረገው ጥርጠራና ክትትል ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የያዘው ተሽከርካሪ አቅጣጫውን በመቀየር በካሮንጋ አየር ማሪፊያ አድርጎ ወደ ካቲሊ ሲያመራ ነው በቁጥጥር ስር ሊወሉ የቻሉት ብለዋል ፡፡በዚህ ሂደት “አሽከርካሪው እና ተሳፋሪዎቹ በአካባቢው ባለው ቁጥቋጦ ስር በመደበቅ ለማምለጥ ጥረት ቢያደርጉም አልተሳካላቸውም፡፡” ብለዋ ምክትል ቃል አቀባዩ፡፡ኢትዮጵያውያን ስደተኞቹ እድሜያቸው ከ25 አስከ 35 የሚደርሱ እንደሆኑም የሀገሪቱ ኒይሳ ታይምስ ዘግቧል፡፡
1
11e2f5cd632623c0186352752850c888
33eebb43aab953ddfb85510535ea0f92
ለኢትዮጵያ ከ17 አመት ብሄራዊ ቡድን ዝግጅት 26 ተጫዋቾች ተለይተዋል
በቡሩንዲ አሰተናጋጅነት በሚካሄደው ከ17 አመት በታች የሴካፋ ዋንጫ ላይ ተሳታፊ የሆነው የኢትዮዽያ ከ17 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን ነገ ረፋድ ወደ ቡሩንዲ ከማቅናቱ በፊት ዛሬ አመሻሽ ላይ ባረፈበት ብሉ ሳካይ ሆቴል የፌዴሬሽኑ ፕሬዝደንት አቶ ጁነይዲ ባሻ፣ የስራ አስፈፃሚ አባል ኢንጂነር ቾል ቤል እና የፅህፈት ቤት ኃላፊው አቶ ሰለሞን ገ/ስላሴ በተገኙበት አሸኛኘት ተደርጎለታል።በሽኝት መርሀግብሩ ላይ ንግግር ያደረገው የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ተመስገን ዳና በውድድሩ ታሪክ ለመስራት መዘጋጀታቸውን ተናግሯል። ” ከልጅነታችን የሀገርን አርማ መልበስ ህልማችን ነበር። ይህ ተሳክቶልናል ፣ ይህ ብቻውን ግብ አይደለም። ታሪክ መስራት አለብን ። ይህን ለማድረግ በቂ ዝግጅት ፣ ፍላጎት ፣ አቅም አለን። ታሪክ ለመስራት ተዘጋጅተናል።” ብሏል።የቡድኑ አምበል እና አጥቂው አደም አባስ በበኩሉ ይህን እድል ስላገኙ ደስተኞች መሆናቸውን ገልጾ ከቡሩንዲ በጥሩ ውጤት እንደሚመለሱ ተናግሯል።በመቀጠል የባንዲራ እርክክብ የተደረገ ሲሆን በመጨረሻም የፌዴሬሽኑ ፕሬዝደንት አቶ ጁነይዲ ባሻ ቡድኑ ውጤት ይዞ እንዲመለስ የአደራ እና የመልካም እድል ምኞት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። የኢትዮዽያ ከ17 አመት በታች ብሔራዊ ቡድን 27 የሉዑካን ቡድን አባላትን በመያዝ ነገ ረፋድ 05:00 ላይ ወደ ቡሩንዲ የሚያቀና ሲሆን የመጀመርያ ጨዋታውንም ከሱማሊያ ጋር ሚያዝያ 6 ቀን 08:00 ላይ የሚያደርግ ይሆናል ።የእግርኳሱ የበላይ አካል ፊፋ 1 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ባደረገለት በዚህ የሴካፋ ውድድር ላይ የኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን የሚያስመዘግበው መልካም ውጤት ታንዛኒያ ለምታስተናግደው የአፍሪካ ከ17 አመት በታች ዋንጫ አላፊ እንደሚያደርገው ተገልጿል ።
0
0ef9969a91c306b0f30477b83d6cf3e4
9527c7429157b05fafaabb7e6e370ace
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ለግምገማ አዳማ ይከትማሉ
ከመጋቢት 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ በየወራቱ ዕጣ እንደሚወጣባቸው በተለያዩ የአስተዳደሩ አመራሮች ሲነገር ከአንድ ዓመት በላይ ተግባራዊ ሳይደረግ የከረመው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ማውጫ ቀን መቆረጡን፣ የቢሮ ኃላፊው አስታወቁ፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ይድነቃቸው ዋለልኝ ፊርማ ተረጋግጦ ይፋ የተደረገው የጋራ ቤቶች ዕጣ ማውጫ ቀን፣ ሐምሌ 30 ቀን 2008 ዓ.ም. ነው፡፡ የቤቶቹም ብዛት 39,126 መሆኑንና የ20/80 እና የ10/90 ያካተተ እንደሆነ ጠቁመዋል፡፡የጋራ መኖሪያ ቤቶች የተገነቡት ወይም በባለቤትነት ያስገነቡት የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት፣ የቤቶች አስተዳደር ኤጀንሲና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት መሆናቸውን የጠቆሙት የቢሮ ኃላፊው፣ ሐምሌ 20 ቀን 2008 ዓ.ም. ከንቲባ ድሪባ ኩማ በተገኙበት የጋዜጠኞች ቡድን ለዕጣ የተዘጋጁትን የጋራ መኖሪያ ቤቶች እንደሚጐበኝ አስታውቀዋል፡፡ዕጣ የሚወጣላቸው በተለያዩ አምስት አካባቢዎች የተገነቡ የኮንዶሚኒየም ቤቶች ቦሌ አያት ፕሮጀክት 1፣ 2 እና 3፣ ቦሌ አራብሳ ፕሮጀክት 15፣ ኮዬ ፈጬ ላይ ሁለት ሳይቶችና ቂሊንጦ ሁለት ሳይቶች መሆናቸውም ታውቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአሥር ዙሮች ዕጣ ያወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች 140 ሺሕ የሚጠጉ ሲሆን፣ በ1996 ዓ.ም. የተመዘገቡና በ2005 ዓ.ም. በድጋሚ አዲስ ተመዘገቡ በድምሩ ከ900,000 በላይ ቤት ፈላጊዎች መሆናቸው ይታወቃል፡፡ሐምሌ 30 ቀን 2008 ዓ.ም. ዕጣ የሚወጣላቸው የ20/80 እና የ10/90 ኮንዶሚኒየም ቤቶች ብቻ ሲሆኑ፣ በ40/60 መርሐ ግብር የሚገነቡ ቤቶችን አይመለከትም፡፡ ግንባታቸው የተጠናቀቀ የ40/60 ቤቶች ዕጣ ወደፊት በልዩ ፕሮግራም ይወጣል ተብሏል፡፡
0
c51a8f67a54411ab74511d9198db6122
cb0d6be22c3c1ea0d1c6dd79f72ae99c
ፕሬዚዳንት ኦባማ የሥልጣን ዘመናቸው ከማብቃቱ በፊት የውጭ ሃገራት ጉብኝት ሊያደርጉ ነው
የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ እና የቲቤቱ መንፈሳዊ መሪ ዳላይ ላማ፣ በዓለም ዙሪያ ሰላምን ለማስፈን ስለሚቻልበት ሁኔታ ለመወያየት ዛሬ አርብ ኒው ዴልሂ ውስጥ መገናኘታቸውን፣ የዳላይ ላማ ቢሮ አስታወቀ።ሦስት አገሮችን እየጎበኙ ያሉት ኦባማ፣ ከቻይና በኋላ ሕንድ ሲገቡ፣ ከጠቅላይ ሚኒስትሩናሬንድራ ሞዲ ጋርም ተገናኝተዋል።ዳላይ ላማ በአንድ የኒው ዴልሂ ውቴል ውስጥ ከሚስተር ኦባማ ጋር በተገናኙበት ወቅት፣“ከጥንቱ ታማኝ ወዳጅ ጋር ሕብረት ማድረግ ደስ ይላል” ማለታቸው ተሰምቷል።ሁለቱ ሲገናኙ የአሁኑ ለሥድስተኛ ጊዜ መሆኑም ታውቋል።
0
c32925e7572b54fb1cc3b2680dc369b2
fe563f19eb7a698ad145d2e4bf3958de
ሀዲያ ሆሳዕና ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ
ቀደም ብለው አራት ወጣት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምተው የነበሩት ወላይታ ድቻዎች ሁለት የቀድሞ ተጫዋቾቻቸውን እና ግብ ጠባቂ ለማስፈረም በዛሬው ዕለት ከስምምነት ደርሰዋል፡፡ዛሬ ለመፈረም ከተስማሙት መሐል ቀዳሚው አጥቂው ስንታየው መንግስቱ ነው፡፡ ከወላይታ ድቻ ታዳጊ ቡድን ተገኝቶ በዋናው ቡድን እስከ 2009 ድረስ ተጫውቶ ያሳለፈው ተጫዋቹ ወላይታ ድቻን ከለቀቀ በኃላ ለሀላባ ከተማ እና 2011 ደግሞ ለአርባምንጭ ከተማ በመጫወት አሳልፏል፡፡ የ2012 ቆይታውን በባህር ዳር ከተማ ካደረገ በኃላም በድጋሚ ወደ ልጅነት ክለቡ ተመልሷል፡፡ሌላኛው ከሳምንት በፊት ተስማምቶ በዛሬው ዕለት የፈረመው የቀኝ ተከላካዩ አናጋው ባደግ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም ለወላይታ ድቻ የተጫወተ ሲሆን ከዛም በመቀጠል ለድሬዳዋ ከተማ እና ደቡብ ፖሊስም አገልግሏል፡፡ ዘንድሮ ለመከላከያ ከተጫወተ በኃላ ዳግም የጦና ንቦቹን ከሦስት ዓመታት በኃላ መቀላቀል ችሏል፡፡ሦስተኛው አዲስ ተጫዋች ሰዒድ ሀብታሙ ነው፡፡ ዘንድሮ በሊጉ ከታዩ ምርጥ ግብ ጠባቂዎች መሐል አንዱ መሆኑን በጅማ አባ ጅፋር ያሳየው የቀድሞው የአርባምንጭ ተጫዋቾች ከሳምንት በፊት መስማማት ወደቻለበት ድቻ የሁለት ዓመት ቅድመ ኮንትራት በመፈረም ዛሬ ተስማምቷል፡፡
0