id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
525
title
stringlengths
1
65
text
stringlengths
9
241k
31599
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%88%9D%E1%88%8C%20%E1%8D%B2%E1%8D%AA
ሐምሌ ፲፪
ሐምሌ ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፲፪ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፲፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፶፬ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፶፫ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፯፻፸፩ ዓ/ም- የጎጃም መስፍን ደጅ አዝማች ክንፉ አዳም ንጉሥ ሰሎሞንን በነገሡ በዓመት ከአሥር ወር በኋላ ከዙፋናቸው አውርደው አሥረው አቤቶ ተክለ ጊዮርጊስን በቦታቸው አነገሡ። ፲፰፻፶፪ ዓ/ም - በሰሜን ሰላማዊ ውቅያኖስ ላይ የጀመረው ሙሉ የፀሐይ ግርዶሽ፣ ሰሜን አሜሪካን፤ አትላንቲክ ውቅያኖስን፣ አውሮፓን እና ሰሜን አፍሪቃን አቋርጦ ምጽዋ አካባቢ ሲደርስ በጀመረ በሦስት ሰዓት ገደማ አብቅቷል። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ፕሮፌሶር መስፍን ወልደ ማርያም በኢትዮጵያ አብዮት የባለ ሥልጣናትን ሙስና እና የሥልጣን ወንጀል እንዲመረምር ለተመሠረተው ሸንጎ ሊቀ መንበር እና ምክትላቸው ደግሞ ሻለቃ መሸሻ አድማሱ እንደሆኑ ይፋ ተደረገ። ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
49443
https://am.wikipedia.org/wiki/7%20%E1%88%B6%E1%89%A0%E1%8A%AD%E1%88%86%E1%89%B0%E1%8D%95
7 ሶበክሆተፕ
መርካውሬ 7 ሶበክሆተፕ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1648 እስከ 1646 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። ስሙ የታወቀው ከሦስት ምንጮች ነው፦ በቶሪኖ ቀኖና ሰነድ፣ ከሰዋጅካሬ ሆሪ ቀጥሎ «መርካውሬ ሶበክ » ተዘረዘረ። ሁለት አመት፣ ሦስት ቀን እንደ ነገሠ ይላል። በካርናክ ዝርዝርም ላይ አንድ «መርካውሬ» ይገኛል፣ ይህ ዝርዝር ግን ቅድመ-ተከተል አይጠብቅም። ሁለት «መርካውሬ ሶበክሆተፕ» የሚሉ ሐውልቶች በሥነ ቅርስ ከካርናክንና አንድ ጥንዚዛ-ማህተም ተገኝተዋል። ከመርካውሬ ሶበክሆተፕ ቀጥሎ እነማን በጤቤስ እንደ ገዙ ግልጽ አይደለም፤ ብዙ ስሞች ከቶሪኖ ቀኖና እንደ ጠፉ ይመስላል። ከሥነ ቅርስ የታወቁት ግን መርኸፐሬ እና ሰኸቀንሬ ብቻ ናቸው። እነዚህ ለረጅም ጊዜ እንደ ገዙ አይታስብም። በዚህም ሰዓት በአቢዶስ ዙሪያ አዲሱ የአቢዶስ ሥርወ መንግሥት ነጻ እንደ ሆነ ይታስባል። የሚቀጠለው የጤቤስ ፈርዖን ጀሁቲ የ16ኛው ሥርወ መንግሥት ጀማሪ ተብሏል። በዚሁ ዘመን የሥርወ መንግሥቱ ሥልጣን ከጤቤስ ከተማ በጣም እንዳልራቀ፣ ሂክሶስም ወገኖች በስሜን እንደ ገዙ ይታስባል። ዋቢ ምንጭ የሁለተኛው ጨለማ ዘመን ፈርዖኖች
20453
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%88%E1%89%81%E1%8A%9D%20%E1%8B%B0%E1%89%A5%E1%89%81%E1%8A%9D
እወቁኝ ደብቁኝ
እወቁኝ ደብቁኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
51929
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A2%E1%8A%9B%E1%89%B5%E1%88%B5%E1%8B%AE%20%E1%8C%8D%E1%8B%8A%E1%8B%B2
ኢኛትስዮ ግዊዲ
ኢኛትሲዮ ግዊዲ (1844-18 ኤፕሪል 1935) የምሥራቃዊ እስያን ቋንቋዎችን የሚያጠኑ ሊቅ ነበሩ። በሮማ ዩንቨርስቲ መምህሬ ነበሩ። እዛ ዕብራይስጥ ቋንቋም እንደሚያስተምሩ ታውቆ ነበር። ከፒዩስ ዚንገርሌ እና ከአባ ቪንቼንቲ ሴማዊ ቋንቋዎችን ተማሩና እርሳቸው ግእዝ በራሳቸው ጥረት ተምረው ነበር። የኩዚስታን ዜና መዋዕሉን () አግኝተው የኢዴሳን ዜና መዋዕሉን () መጽሐፍ አዘጋጅቷሉ። እንዲሁም የቤተ አርሻም ስምዖን ደብዳቤ () ስለ ናጅራን ሰማዕታት የጻፉትን ደብዳቤ ለመጀመሪያ ጊዜ አዘጋጅቷሉ፣ ይህም ለዚህ ታሪካዊ ክስተት እጅግ ጥንታዊው ማስረጃ ነው። የኢትዮጵያዊው ምሁር ድበተራ ክፍለጊዮርጊስ ተማሪ ነበሩ። ደብተራው በጣም ሊቅ ነበሩ ይባላል። እርሳቸው በሮም በተቀመጡበት ጊዜ ኢኛትሲዮ ግዊዲ እና ሉዶቪኮ ዳቪቶ እና የመሳሰሉ ምሁራን የኢትዮጵያን ቋንቋ ለማጠናቀቅ ወደርሳቸው እየሄዱ ይማሩ ነበር። የኢትዮጵያ ዜና መዋዕል
41905
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%8B%AD%20%E1%88%99%E1%88%8B%E1%89%B6%E1%89%BD
የአባይ ሙላቶች
የአባይ ሙላቶች በግብጽና በሱዳን ስድስት የተቆጠሩ የውሃ ሙላቶች ናቸው። ከግሪክኛ ስማቸው 6 «ካታራክቶች» ማለት ፏፏቴዎች ሲባሉ እንዲያውም ከፏፏቴዎች ያንሳሉ። አንደኛው ሙላት በግብጽ አስዋን ይገኛል። በጥንት ይህ የጥንታዊ ግብጽ ደቡባዊ ጠረፍ፣ የኩሽ ስሜናዊ ጠረፍ ነበረ። የአስዋን ግድብ ከዚህ በላይ በ1960ዎቹ ተሠርቶ የናሠር ሃይቅ ፈጠረ። ሁለተኛው ሙላት በስሜን ሱዳን ነበር፣ አሁንም ከናሠር ሃይቅ በታች ተሠመጠ። ሦስተኛው እስከ ስድስተኛው ሙላቶች ደግሞ በስሜን ሱዳን ይገኛሉ። የአፍሪቃ ወንዞች
52606
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%BA%E1%8A%95%E1%8B%9E%20%E1%8A%A0%E1%89%A4
ሺንዞ አቤ
ሺንዞ አቤ (፣ አቤ ሺንዞ፣ []፣ መስከረም 21 ቀን 1954 - ጁላይ 8 2022) የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር እና የሊበራል ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኤልዲፒ) ፕሬዝዳንት ከ2006 እስከ 2007 እና ከ2007 ጀምሮ ያገለገሉ የጃፓን ፖለቲከኛ ነበሩ። ከ2012 እስከ 2020 በጃፓን ታሪክ ረጅሙ ጠቅላይ ሚኒስትር ነበሩ። አቤ እ.ኤ.አ. ከ2005 እስከ 2006 በጁኒቺሮ ኮይዙሚ ዋና የካቢኔ ፀሀፊ ሆኖ አገልግሏል እና በ2012 ለአጭር ጊዜ የተቃዋሚ መሪ ነበር። አቤ በቶኪዮ ከአንድ ታዋቂ የፖለቲካ ቤተሰብ የተወለደ ሲሆን የጠቅላይ ሚኒስትር ኖቡሱኬ ኪሺ የልጅ ልጅ ነበር። ከሴይኪ ዩኒቨርሲቲ ተመርቀው ለአጭር ጊዜ በሳውዝ ካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ ከተከታተሉ በኋላ፣ አቤ በ1993 ምርጫ የተወካዮች ምክር ቤት ሆነው ተመርጠዋል። እ.ኤ.አ. በ2005 አቤ በኮይዙሚ ዋና የካቢኔ ፀሀፊ ሆኖ ተሾመ እና በሚቀጥለው አመት ጠቅላይ ሚኒስትር እና የኤልዲፒ ፕሬዝዳንት አድርጎ ተክቷል። ከጦርነቱ በኋላ የጃፓን ታናሽ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የመጀመሪያው የተወለደው በብሔራዊ አመጋገብ ልዩ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸውን አረጋግጠዋል ። አቤ በ2007 የምክር ቤት ምርጫ ፓርቲያቸው ከተሸነፈ በኋላ ብዙም ሳይቆይ በ በሽታ ምክንያት ከአንድ አመት በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትርነቱን ለቋል። አቤ ከማገገም በኋላ በ2012 የቀድሞው የመከላከያ ሚኒስትር ሽገሩ ኢሺባን በማሸነፍ የኤልዲፒ ፕሬዝደንት በመሆን ያልተጠበቀ የፖለቲካ ጉዞ አድርጓል። ከሽገሩ ዮሺዳ እ.ኤ.አ. በ1948 ጀምሮ ን በ2014 እና 2017 ምርጫዎች ለተጨማሪ ድሎች በመምራት የጃፓን ረጅሙ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን አገልግለዋል። እ.ኤ.አ. በ 2020 አቤ ከጠቅላይ ሚኒስትርነት የተነሱት የኮሊቲስ በሽታ ያገረሸባቸው ናቸው እና በዮሺሂዴ ሱጋ ተተክተዋል። አቤ የፖለቲካ ተንታኞች እንደ ቀኝ ክንፍ የጃፓን ብሔርተኛ ሲሉ የገለጹለት ጠንካራ ወግ አጥባቂ ነበር። ከኒፖን ካይጊ ጋር በማያያዝ፣ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የምቾት ሴቶችን በመመልመል የመንግስት ማስገደድ ያለውን ሚና መካድን ጨምሮ፣ በጃፓን ታሪክ ላይ የነጋድያን አመለካከት ያዘ። ይህ አቋም በተለይ ከደቡብ ኮሪያ ጋር ውጥረት ፈጠረ። በእርሳቸው ጠቅላይ ሚኒስትርነት፣ በ2019 አቤ የጃፓን የኮሪያ አገዛዝን የሚመለከቱ ጉዳዮች ቀደም ሲል በ1965 በተደረገው ስምምነት የተፈቱ መሆናቸውን እና ተጨማሪ የካሳ ጥያቄ ደቡብ ኮሪያ ስምምነቱን ጥሳለች ሲል በ2019 በሁለቱ መካከል ያለው ግንኙነት የበለጠ እየሻከረ ሄደ። በዚያው አመት መጀመሪያ ላይ የአቤ መንግስት ከደቡብ ኮሪያ ጋር የንግድ ጦርነት የጀመረው የሀገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በግዴታ ስራ ተጠቃሚ በሆኑ የጃፓን ኩባንያዎች ማካካሻ ሊደረግ ይገባል ብሏል። አቤ የጃፓን ወታደራዊ ፖሊሲዎች በተመለከተም እንደ ጠንካራ ሰው ይቆጠር ነበር። እ.ኤ.አ. በ 2007 የቻይናን ኢኮኖሚያዊ እና ወታደራዊ ልዕለ ኃያል ሆና መምጣቷን ለመቃወም በመጀመሪያ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ዘመናቸው ከሌሎች ሶስት ሀገራት ጋር የኳድሪተራል ሴኩሪቲ ውይይት () አነሳሽ ነበር። የጃፓን የራስ መከላከያ ሃይል (ጃእመሃ) ሀገሪቱን ጦርነት እንዳታወጅ የከለከለውን ሰላማዊ የጃፓን ህገ መንግስት አንቀፅ 9ን በማሻሻል እንዲሻሻል አሳስቧል። እ.ኤ.አ. በ 2015 ወታደራዊ ማሻሻያዎችን አውጥቷል ፣ ይህም ጃፓን የጋራ ደህንነትን እንድትጠቀም እና ጃእመሃ ወደ ባህር ማዶ እንዲሰማራ ያስችለዋል ፣ ይህ ምንባቡ አወዛጋቢ እና ተቃውሞዎችን አጋጥሞታል። በኢኮኖሚ፣ የአቤ ፕሪሚየርነት የጃፓን የኢኮኖሚ ድቀት ለመመከት ባደረገው ሙከራ ይታወቃል፣ በቅፅል ስሙ “አቤኖሚክስ”፣ ውጤቱም የተለያየ ነው። አቤ ዩናይትድ ስቴትስ ከወጣች በኋላ የ ትራንስ-ፓሲፊክ አጋርነት (ትፓአ) ከ ትራንስ-ፓሲፊክ አጋርነት () አጠቃላይ እና ተራማጅ ስምምነት ጋር ወደ ነበረበት እንዲመለስ አድርጓል። እ.ኤ.አ. ጁላይ 8 2022 አቤ ከጁላይ 10 ምርጫ በፊት በናራ የዘመቻ ንግግር ሲያደርግ በቀድሞ የጃፓን የባህር ኃይል ራስን መከላከል ኃይል መርከበኛ ተገደለ። ተጠርጣሪው አብይን ኢላማ ያደረገው ከውህደት ቤተክርስቲያን ጋር ስላለው ግንኙነት ነው።
13193
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%9D%E1%8A%95%E1%8C%85%E1%89%A5%E1%88%8D
ዝንጅብል
ዝንጅብል (ሮማይስጥ፦ ) በግንዳቸው ላይ የምግብ ይዘታቸው የሚገኙ ተቀብሮ ግንድ ወይም ሪዞም ከሚባሉት የዕፅዋት ዓይነቶች የሚመደብ አትክልት ዝርያ ነው። በደጋ እና በእርጥብ ቦታዎች ዝንጅብል እንደ ቅመም ይታረሳል። ተቀብሮ ግንዱ፣ ባህላዊ ምግብ በምሥራት ተራ ቅመም እንደ ሆነ ሁሉ፣ ባጠቃላይ እንደ ሆድ ጭብጠት መድኃኒት ይታወቃል። ለሆድ ቁርጠት፣ ከፌጦ ጋራ ይኘካል። አንዳንዴም ስለ ጻዕሙ ከጫት ጋራ ይበላል። የመድኃኒት እጽዋት
21795
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8A%95%E1%8B%B5%20%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%AD%20%E1%88%B0%E1%88%9D%E1%89%B0%E1%88%85%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%8D%8D%E1%88%A8%E1%8B%B5
ያንድ ሰው ነገር ሰምተህ አትፍረድ
ያንድ ሰው ነገር ሰምተህ አትፍረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንድ ሰው ነገር ሰምተህ አትፍረድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
52264
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8A%AB%20%E1%8A%A0%E1%88%9C%E1%88%AA%E1%8A%AB%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95
አፍሪካ አሜሪካውያን
አፍሪካ አሜሪካውያን (ጥቁር አሜሪካውያን ተብለው ይጠራሉ እና ቀደም ሲል አፍሮ-አሜሪካውያን) ከአፍሪካ የጥቁር ዘር ቡድኖች ከፊል ወይም ሙሉ የዘር ግንድ ያላቸው አሜሪካውያን ያቀፈ ጎሳ ነው።
21847
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8B%B3%E1%8A%9D%20%E1%8B%8D%E1%88%BB%20%E1%8C%A0%E1%8C%89%E1%88%AD%20%E1%89%A3%E1%8D%89%20%E1%89%A5%E1%89%B5%E1%88%AD%20%E1%89%B5%E1%88%AD%E1%8D%89
ያዳኝ ውሻ ጠጉር ባፉ ብትር ትርፉ
ያዳኝ ውሻ ጠጉር ባፉ ብትር ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዳኝ ውሻ ጠጉር ባፉ ብትር ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
18935
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B5%E1%8B%AB%E1%89%B5%E1%88%8D%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%8A%20%E1%89%B5%E1%88%9D%E1%88%85%E1%88%AD%E1%89%B5%20%E1%89%A4%E1%89%B6%E1%89%BD
የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች
የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች (እንግሊዝኛ፦ ) በስያትል ከተማ በአሜሪካ በዋሽንግተን ክፍለ ሀገር የሚገኝ የሕዝብ ትምህርት ቤት ሥርዓት ነው። ሥራዓቱ በ1867 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ የሚመራው በዶ/ር ሱዛን ኤንፊልድ ነው። በ2006-07 እ.ኤ.አ. 45,581 ተማሪዎችና 2,663 አስተማሪዎች ነበሩት። ትምህርት ቤቶች በ2007 እ.ኤ.አ.፣ ሥርዓቱ 58 የ፩ኛ ደረጃ፣ 8 የከፍተኛ ፩ኛ ደረጃ (እስከ ስምንተኛ ክፍል)፣ 10 መካከለኛ ደረጃ እና 12 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን አካቷል። በተጨማሪም ዘጠኝ ልዩ ትምህርት ቤቶች አሉት። ድር ጣቢያ የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች የስያትል መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች የአሜሪካ ተባባሪ ክፍላገሮች በአሜሪካ የትምህርት ቤት ክልሎች
41240
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%AB%E1%8D%8C%E1%88%8D
አምራፌል
አምራፌል በኦሪት ዘፍጥረት 14 መሠረት በአብራም (አብርሃም) ዘመን የገዛ የሰናዖር ንጉሥ ይባላል። በሲዲም ሸለቆ (በጨው ባሕር አጠገብ) የተገኙት 5 ከተሞች የኤላም ንጉሥ የኮሎዶጎምር ተገዦች ሆነው ከዐመጹበት በኋላ፥ አምራፌል ከኮሎዶጎምር 3 ጦር ጓደኞች መካከል ሆኖ አብረው በዘመቻ ላይ ሔዱ። በመጀመርያ «ራፋይምን በአስጣሮት ቃርናይም፥ ዙዚምንም በሃም፥ ኤሚምንም በሴዊ ቂርያታይም መቱ፤ የሖር ሰዎችንም በሴይር ተራራቸው በበረሀ አጠገብ እስካለች እስከ ኤል ፋራን ድረስ መቱ። ተመልሰውም ቃዴስ ወደ ተባለች ወደ ዓይንሚስፓጥ መጡ፤ የአማሌቅን አገር ሁሉና ደግሞ በሐሴሶን ታማር የነበረውን አሞራውያንን መቱ» (ቁ. 5-7)። እነኚህ በሲዲም ሸለቆ ዙሪያ የነበሩት አገሮች ናቸው። ከዚያ የሲዲም ሸለቆ 5 አመጻኛ ነገስታት ለውግያ ተሠለፉ። እነርሱም የሰዶም ንጉሥ ባላ፥ የገሞራ ንጉሥ ብርሳ፥ የአዳማ ንጉሥ ሰነአብ፥ የሰቦይም ንጉሥ ሰሜበር እና «ዞዓር የተባለች የቤላ» ንጉሥ ነበሩ። 4 ነገሥታት በ5 ነገሥታት ላይ ስለ ሆነ፣ ይህ ብዙ ጊዜ «የነገሥታት ጦርነት» ተብሏል። በውግያው የሲዲም ሸለቆ ሓያላት ተበተኑና የነኮሎዶጎምር ሠራዊት ከብታቸውንና ብዙ ምርከኞች ዘርፈው ሔዱ። ከነዚህም ውስጥ የአብራም ዘመድ የሆነው ሎጥ ተማረከ። ሰለዚህ አብራም በሰማው ጊዜ፣ 318 ሎሌዎቹን አሠለፈና እስከ ዳን (በስሜን ከነዓን) ድረስ ተከተላቸው። አገኝቷቸው መታቸውና አብራም እነኮሎዶጎምርን አሸንፎ እስከ ሖባ ድረስ (በደማስቆ ሶርያ አካባቢ) አሳደዳቸው። በመጽሐፈ ኩፋሌ ይህ ታሪክ በአጭሩ ሲሰጥ፣ የሰናዖር ንጉሥ ስም አማልፋል ተጽፎ ይታያል ። የኩኔይፎርም ጽሕፈት ማንበብ ዕውቀት ለብዙ መቶ ዓመት ጠፍቶ፣ እንደገና ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ተፈታ። ከዚያ በፊት፣ አንድ የመስጴጦምያ ነገሥታት ዝርዝር በግሪክ ከተወረሱት መዝገቦች ታውቆ ነበር። በዚያው ዝርዝር ላይ አንድ ንጉሥ «አራሊዩስ» ወይም «አራልዮስ» ተብሎ ይገኛል። ይህ አራልዮስና የመጽሐፍ ቅዱስ አምራፌል አንድ ሆነው በረጅም ዘመን መምህሮች ተቆጠሩ። ኩኔፎርምን ማንበብ ከተቻለ በኋላ፣ በ1880 ዓ.ም. ጀርመናዊው መምህር ኤበርሃርት ሽራደር የአምራፌል መታወቂያ ከባቢሎን ንጉሥ ሐሙራቢ ጋር አንድላይ ይሆናል የሚለውን ሃልዮ አቀረበ። ይህ ሃሣብ ቀድሞ በብዙዎች ተቀባይነት ነበረው። አሁን ግን ይህ መታወቂያ በሰፊ አይታስብም። ባቢሎን በመካከለኛው መስጴጦምያ የተነሣ ከተማ ሲሆን ደቡብ መስጴጦምያ በሙሉ ከእርሱ «ባቢሎኒያ» ተብሎ ይጠራ ነበር። ይህ ከ1800 ዓክልበ. በኋላ ነበር። አብርሃም በኖረበት ዘመን ግን፣ «ባቢሎን» መቸም አይጠቀስም፣ ይልቁንም የደቡብ መስጴጦምያ መጠሪያ በዚያን ጊዜ «ሰናዖር» ተባለ። ስለዚህ የአብርሃም ወቅት ከባቢሎን ቀድሞ በነበረው በሱመር ነገሥታት ዘመን ይመስላል። በመጽሐፉ ዘንድ፣ የኤላም ንጉሥ አለቃቸው ቢመስልም፣ የአምራፌል ስም ከሁሉ መጀመርያ የተጠቀሰበት ምክንያት አይታወቅም። እስከሚታወቅ ድረስ፣ ከሱመር ነገሥታት ሁሉ በዮርዳኖስ ወንዝ አቅራቢያ የዘመተ ንጉሥ ከሉጋል-አኔ-ሙንዱ በስተቀር አንዳችም አልነበረም። የዚሁ ሉጋል-አኔ-ሙንዱ መንግሥት (2152-2107 ዓክልበ. ግድም) ከነዓንን፣ ሶርያንና ኤላምንም እንደ ጠቀለለ በአንድ ሰነድ ላይ ተቀረጸ። የብሉይ ኪዳን ሰዎች
31643
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A1%E1%8A%90%20%E1%8B%AE%E1%88%B4%E1%8D%8D%20%E1%89%B0%E1%88%AB%E1%88%AB
አቡነ ዮሴፍ ተራራ
አቡነ ዮሴፍ ተራራ ከላሊበላ በስተስሜን ምስራቅ የሚገኝ፣ ከኢትዮጵያ በከፍታው 16ኛ የሆነ ተራራ ነው። ከባህር ወለል በላይ 4260ሜትር የሚደርሰው ይህ ከፍተኛ ቦታ ከአካባቢው ጠለል ደግሞ በ1909 ሜትር ወደላይ ይጎናል። አቡነ ዮሴፍ ተራራ መቼና መድኃኔ አለምን፣ይምርሃነ ክርስቶስን፣ ጀመዱ ማርያምን፣ ገነተ ማርያምን፣ አሸተን ማርያምንና ሌላ አንድ የአለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናንን በማቀፍ በታሪክ ይታወቃል። የእንግሊዙ አርኪዮሎጂ ተማሪ ክራውፎርድ የጨረቃ ተራራ ተብሎ በጥንቶቹ ግሪኮችና አረቦች የሚታወቀው ጀበል ኤል-ካማር ይህ ተራራ እንደነበር ያስረዳል። የጨረቃ ተራራ (ጀበል ኤል ካማር) በኋላ ኢኩየተር በመባል ለምድር ወገብ ስሙን የለገሰ ሐረግ ነው። የተፈጥሮ ቅርስ በአቡነ ዮሴፍ ተራራ ላይ በተደረገ ጥናት የ43 አይነት አጥቢ እንስሳት መኖሪያ መሆኑ ሲረጋገጥ፣ 221 አይነት ወፎችም ቤታቸው አድርገው ይኖሩበታል። ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ የሚገኙት ጭላዳ ዝንጀሮ እና ቀይ ተኩላ በዚሁ ቦታ ይገኛሉ ። አቡነ ዮሴፍ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የአዕዋፍ መኖሪያዎች በወፍት ሃብቱ ሁለተኛ ነው።
16945
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%88%E1%88%AA%20%E1%8B%A8%E1%8A%93%E1%89%B1%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
ፈሪ የናቱ ልጅ ነው
ፈሪ የናቱ ልጅ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈሪ ለናቱ ጀግና ለጀግንነቱ መደብ :ተረትና ምሳሌ
14157
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B8%E1%8A%A9%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%8B%AB%E1%8D%88%E1%88%B1%E1%89%B3%E1%88%8D%20%E1%89%B0%E1%89%80%E1%88%9D%E1%8C%A0%E1%8B%8D%20%E1%8B%AD%E1%88%88%E1%89%85%E1%88%99%E1%89%B3%E1%88%8D
ቸኩለው ያፈሱታል ተቀምጠው ይለቅሙታል
ትርጉሙ፦ በችኮላ የተሰራ ስራ ውጤቱ መጥፎ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
14315
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%81%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%8C%8A%E1%8B%9C%20%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%88%85%20%E1%89%B0%E1%8D%8B%E1%88%85
ሁለት ጊዜ በላህ ተፋህ
ሁለት ጊዜ በላህ ተፋህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ጊዜ በላህ ተፋህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ መስገብገብ በተስገብጋቢው ላይ ጥፋት ያደርሳል። መደብ : ተረትና ምሳሌ
20587
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%E1%8A%93%20%E1%8A%A5%E1%88%AB%E1%88%B5%20%E1%8A%A5%E1%8A%94%20%E1%8A%A5%E1%88%88%E1%89%A5%E1%88%B5%20%E1%8A%A5%E1%8A%94%20%E1%8A%A5%E1%88%88%E1%89%A5%E1%88%B5%20%E1%8B%AD%E1%8C%A3%E1%88%8B%E1%88%89
እግርና እራስ እኔ እለብስ እኔ እለብስ ይጣላሉ
እግርና እራስ እኔ እለብስ እኔ እለብስ ይጣላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግርና እራስ እኔ እለብስ እኔ እለብስ ይጣላሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
13827
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%8D%E1%8A%A0%E1%8A%AD%20%28Michelangelo%29
መልአክ (Michelangelo)
መልአክ የተባለ ሐውልት (1486 ዓ.ም.) የተፈጠረው በማይክል አንጄሎ ከእምነ በረድ ነው። ቁመቱም 51.5 ሴንቲ ሚትር ነው። ሐውልቱ አሁን የሚገኘው በሳን ዶሜኒኮ ቤተ ክርስቲያን ቦሎኛ ነው። አርእስቱም ቅዱስ ፕሮክሉስ የቦሎኛው ሰማእታት ነው። ይህን ይመልከቱ ቅዱስ ፔትሮኒዮስ ( የማይክል አንጄሎ ሐውልቶች
43712
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A4%E1%89%B0%20%E1%88%98%E1%89%85%E1%8B%B0%E1%88%B5
ቤተ መቅደስ
ቤተ መቅደስ የሚለውን ቃል ብዙ ጊዘ የሚጠቀሙት ክርስቲያኖች ናቸው። በቤተ ክርስቲያን ዉስጥ ያለች መጸለያ ቦታ ነች። በኢየሩሳሌም የተገኘው የአይሁድ መጸለያ ቦታ ደግሞ «ቤተ መቅደስ» ይባላል። በተጨማሪ ከክርስትና ውጭ ያሉት መጸለያ ቦታዎች «ቤተ መቅደስ» ሊባሉ ይቻላል። ለምሳለ፦ የሕንዱ ቤተ መቅደስ፣ የአረመኔ ቤተ መቅደስ።
22368
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%8B%8B%E1%88%9B
ክዋማ
ሕዝብ ቁጥር መልክዓ ምድር ታዋቂ ሰዎች ክዋማ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። የኢትዮጵያ ብሔሮች
15995
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%8B%B0%E1%89%B5%E1%8A%93%20%E1%8A%A0%E1%8C%8D%E1%8B%B3%E1%88%9A%20%E1%88%81%E1%88%89%E1%8A%95%E1%88%9D%20%E1%8A%A5%E1%8A%A9%E1%88%8D%20%E1%8B%AB%E1%88%A8%E1%8C%8B%E1%88%8D
ስደትና አግዳሚ ሁሉንም እኩል ያረጋል
ስደትና አግዳሚ ሁሉንም እኩል ያረጋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የስደትን እኩል አድራጊነት ያሳያል። መደብ : ተረትና ምሳሌ
13031
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A9%E1%8B%9D
ሩዝ
ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከሩዝና ሱጎ ነው። ሩዝ በስጋ ሶስ (ለ3 ሰው) አስፈላጊ ጥሬ ዕቃዎች  3 የቡና ስኒ (300 ግራም) ሩዝ  3 መካከለኛ ጭልፋ (300 ግራም) ጐረድ፣ ጐረድ ተደርጐ የተከተፈ ለስላሳ የበሬ ስጋ  ግማሽ መካከለኛ ጭልፋ የደቀቀ ቀይ ሽንኩርት  1 የሾርባ ማንኪያ የደቀቀ ነጭ ሽንኩርት  2 የሾርባ ማንኪያ የቲማቲም ድልህ  1 የሻይ ማንኪያ በርበሬ  4 የሾርባ ማንኪያ (100 ግራም) የገበታ ቅቤ  ግማሽ የሻይ ማንኪያ ጨው  1 የሻይ ማንኪያ ቁንዶ በርበሬ 1. በደረቅ ብረት ድስት ቅቤውን ማሞቅ፣ በተጓዳኝ ሩዙ እንዲበስል ለብቻው በሌላ ብረት ድስት መጣድ፤ 2. ቅቤው ላይ ስጋውን ጨምሮ መጥበስ፤ 3. ቀይ ሽንኩርቱንና ነጭ ሽንኩርቱን ጨምሮ ውኃው በደንብ እስኪመጥ ማቁላላት፤ 4. የቲማቲም ድልህና በርበሬ መጨመር፤ 5. ጨውና ቁንዶ በርበሬ ጨምሮ መረቅ እንዲኖረው አድርጐ እንዲበስል መተው፤ 6. ሩዙ በስሎ ውኃውን ሲመጥ ወደተዘጋጀው ሶስ ጨምሮ እንዳይቦካ በዝግታ ማማሰል፤ 7. ለገበታ ሲፈለግ በትኩሱ ጐድጐድ ባለ እቃ ማቅረብ፡፡ ሊተረጎም የሚገባ
15590
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%8B%B0%E1%8C%8D%E1%88%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8C%A3%E1%88%8B%E1%88%9D
ሳይደግስ አይጣላም
ሳይደግስ አይጣላም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ ጊዜ መጥፎ ነገር ከጥሩ ነገር ጋር ተቀላቅሎ በሂወት መከሰቱን የሚያስተውል ንግግር። መደብ : ተረትና ምሳሌ
41075
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AE%E1%88%8E%E1%88%AB%E1%8B%B6
ኮሎራዶ
ኮሎራዶ () በአሜሪካ የምትገኝ ክፍላገር ናት። የ«ኮሎራዶ» ስያሜ ከእስፓንኛው ቃል «የቀላ» ደረሠ። የአሜሪካ ክፍላገራት
3642
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8A%95%20%E1%88%86%E1%8B%9C%E1%8D%A3%20%E1%8A%AE%E1%88%B5%E1%89%B3%20%E1%88%AA%E1%8A%AB
ሳን ሆዜ፣ ኮስታ ሪካ
ሳን ሆሴ የኮስታ ሪካ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 1,527,300 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 337,200 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ዋና ከተሞች
16874
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%89%85%E1%88%8E%20%E1%8C%8D%E1%8B%99%20%E1%8C%8D%E1%8B%99%20%E1%8A%A0%E1%88%9E%E1%88%8C%20%E1%88%8B%E1%8B%AB%E1%8C%8D%E1%8B%99
በቅሎ ግዙ ግዙ አሞሌ ላያግዙ
በቅሎ ግዙ ግዙ አሞሌ ላያግዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ተረትና ምሳሌ
45467
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%AB%E1%88%9A%E1%8A%93%20%E1%88%8D%E1%8C%86%E1%89%BD
የያሚና ልጆች
የያሚና ልጆች (አካድኛ፦ በኒ ያሚና፣ «የቀኝ ወይም ደቡብ ልጆች») ከአሞራውያን ኻና አገር ሁለት ኗሪ ብሔሮች አንዱ ነበር። ሌላውም የስምኣል ልጆች (በኒ-ስምኣል፣ «የግራ ወይም ስሜን ልጆች») ተባለ። በኒ-ያሚና በማሪ ዙሪያ፣ በበሊኽ ወንዝ ና ወደ ምዕራብ ከአሌፖ ደቡብ እስከ ቃቱ ድረስ ተገኙ። የማሪ ነገስታት ግን ከስምኣል ልጆች ጋር ተዘመዱና ብዙ ጊዜ ከበኒ-ያሚና ጋር ይታገሉ ነበር። በተለይ ነገሥታት ያህዱን-ሊም (1723-1707 ዓክልበ.)፣ ያስማሕ-አዳድ (1694-1687 ዓክልበ.) እና ዝምሪ-ሊም (1687-1673 ዓክልበ.) በያሚና ልጆች ላይ ዘመቱ። ከ1685 እስከ 1683 ዓክልበ. ድረስ ዝምሪ-ሊም ከበኒ-ያሚና ጋር ተጣላ፣ ከዚያ በኋላ ግን ሰላም ሆነና ከበኒ-ስምአል ጋር ተስማሙ። በኒ-ያሚና የበግ እረኞች ቢሆኑም አንዳንድ መንደርና ከተማ ደግሞ ይሠፍሩ ነበር። በነገሥታት ወይም «ዳዊዱም» ተገዙ፤ «መርሁም» («እረኛ») የተባለ ማዕረግ ንጉሡን የሚያገለግሉ ነበር። ይህ ስያሜ «በን-ያሚና» ከዕብራውያን ነገደ ብንያም (ዕብራይስጥ /ቢንያሚን/ «የቀኜ ልጅ») ጋራ ግንኙነት እንደነበረው በአንዳንድ መምህር ታስቧል። በዚህ ዘመን የዕብራውያን ነገዶች በግብጽ ባርነት የተገኙበት ቢሆን፣ ሌሎች ሃቢሩ የተባሉት ጎሣዎች በዙሪያው ታውቀዋል፤ ዝምድናቸው ግን ተከራካሪ ነው። በመጽሐፈ ኩፋሌ 32:18 መሠረት፣ ዮሴፍ በግብጽ በሞተበት ወቅት (1827 ዓክልበ.) ዕብራውያን የወንድሞቹን ሬሳዎች ወደ ከነዓን አድርሰው ብዙዎችም ወደ ግብጽ ተመልሰው ጥቂቶቹ ግን ከነሙሴ አባት ዕብራን በኬብሮን ቀሩ። ይህ አንዳንድ ዕብራዊ ወገን በከነዓን ቆይቶ ከግብጽ ባርነት እንዳመለጠ ይመሰክራል።
11853
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%85%E1%8B%B3%E1%88%AD%20%E1%8D%B0
ኅዳር ፰
ኅዳር ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፷፰ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፰ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፯ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፭፻፶፩ ዓ.ም. - በእንግሊዝ ቀዳማዊት ንግሥት ማርያም ስትሞት እህቷ ቀዳማዊት ኤልሳቤጥ አልጋውን ወርሳ ዘውድ ጫነች። ፲፰፻፵፰ ዓ.ም. - ዴቪድ ሊቪንግስተን በዛሬዎቹ ዛምቢያና ዚምባብዌ ላይ የሚገኘውን ታላቅ ፏፏቴ በማየት የመጀመሪያው አውሮፓዊ ሆነ። ይሄንኑም ፏፏቴ ለንግሥቱ ክብር የቪክቶሪያ ፏፏቴ ብሎ ሰየመው። ፲፰፻፷፪ ዓ.ም. - የሜዲተራንያ ባሕርንና ቀይ ባሕርን ያገናኘው የሱዌዝ ቦይ በደመቀና በታላቅ ሥነ ስርዐት ተመረቀ። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - ፲፩ ነጥብ ፬ ‘ሜጋዋት’ የሚያመነጨው የጢስ እሳት መብራት ኃይል ማመንጫ በዚህ ዕለት ተመርቆ ሥራ ላይ ዋለ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የሶቪዬት ኅብረት፣ አሰብ ላይ በዓመት ፭፻ ሺ ቶን የድፍድፍ ነዳጅ ማጣሪያ ለመገንባት የሚያስችለውን ውል ከኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ጋር ተፈራረመ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ሻለቃ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም (በኋላ ኮሎኔል) የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) አንደኛ ምክትል ሊቀ መንበር ስማቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ይፋ ተደረገ። ፲፱፻፺ ዓ.ም. - በግብጽ ስድስት አመጸኛ አክራሪዎች በሉክሶር ጥንታዊውን የ”ሀትሼፕሱት መቅደስ” ለመጎብኘት የመጡ ሠላሳ ስምንት የስዊስ፤ አሥር የጃፓን ፤ ስድስት የብሪታንያ እንዲሁም አራት የጀርመን ዜጎችን ረሽነው ገደሏቸው። ፲፱፻፺፮ ዓ.ም.- የአውስትሪያው ተወላጅና የፊልም ተዋናይ አርኖልድ ሽቫርትዘኔገር የካሊፎርኒያ ሠላሳ ስምንተኛው ገዥ በመሆን መሀላውን ሰጥቶ ስልጣኑን ተቀበለ። ፲፰፻፺፱ ዓ.ም. - በመስከረም ፲፱፻፵፩ ዓ.ም. የሆንዳ መኪና ፋብሪካን የመሠረተው ጃፓናዊው መሐንዲስ ሶዪቺሮ ሆንዳ ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች
20298
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%94%20%E1%8A%A8%E1%88%9E%E1%89%B5%E1%8A%A9%20%E1%8A%A5%E1%89%83%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%89%B3%E1%8B%8D%E1%88%BD
እኔ ከሞትኩ እቃ እንዳታውሽ
እኔ ከሞትኩ እቃ እንዳታውሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
17726
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%89%A5%E1%88%AA%E1%89%B5
ክብሪት
ክብሪት እሳትን በፈለግነው ጊዜ ለማግኘት የሚጠቅመን መሳሪያ ነው። ሁለት የክብሪት ዓይነቶች ሲኖሩ አንደኛው ደህንነት ክብሪት ሲባል እሳት የሚፈጥረው ለዚሁ ተግባር ብቻ ተብሎ ከተሰራ ገጽ ላይ ሲጫር ነው። ሁለተኛው አይነት ሁሉ ቦታ ጫሪ ሲባል የትም ሸካራ ቦታ ላይ ሲጫር ቦግ ብሎ ይቃጠላል። የክብሪት እራስ ድሮ ድሮ ከድኝ የሚሰራ የነበር ሲሆን አሁን ግን ከፎስፎረስ ወይም 3ፎስፎረስ ሴስኩዊሰልፋይድ (ሁሉ ቦታ ጫሪ) ና ይህን ኬሚካል ከእንጨቱ ጋር ከሚያጣብቅ ሙጫ ነው። መደብ : የቤት ዕቃ
20293
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%94%20%E1%88%B3%E1%8C%A3%20%E1%88%8D%E1%8C%84%20%E1%8C%A5%E1%88%AD%E1%88%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%88%E1%8C%A3
እኔ ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ
እኔ ሳጣ ልጄ ጥርስ አወጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
14928
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%89%B0%E1%88%BE%E1%88%98%20%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%B0%E1%8A%AD%E1%88%A9%E1%88%88%E1%89%B3%E1%88%8D%20%E1%88%88%E1%89%B0%E1%88%BB%E1%88%A8%20%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%B0%E1%8A%AD%E1%88%A9%E1%89%A0%E1%89%B3%E1%88%8D
ለተሾመ ይመሰክሩለታል ለተሻረ ይመሰክሩበታል
ለተሾመ ይመሰክሩለታል ለተሻረ ይመሰክሩበታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለተሾመ ይሟገቱለታል ለተሻረ ይመስክሩበታል መደብ : ተረትና ምሳሌ
20573
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%A8%20%E1%89%80%E1%8C%AD%E1%8A%95%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%20%E1%88%B0%E1%88%B3%20%E1%88%8D%E1%89%A0%20%E1%88%99%E1%88%89%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%B3
እግረ ቀጭን እንደ ሰሳ ልበ ሙሉ እንደ አንበሳ
እግረ ቀጭን እንደ ሰሳ ልበ ሙሉ እንደ አንበሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግረ ቀጭን እንደ ሰሳ ልበ ሙሉ እንደ አንበሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው።
21532
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%8B%E1%89%82%20%E1%88%B0%E1%8A%90%E1%8D%8D%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B1%E1%8A%95%20%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%8D%8D%E1%89%85%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B1%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%8B%98%E1%8D%8D%E1%89%85
የፋቂ ሰነፍ አንዱን ሳይፍቅ አንዱን ይዘፍቅ
የፋቂ ሰነፍ አንዱን ሳይፍቅ አንዱን ይዘፍቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፋቂ ሰነፍ አንዱን ሳይፍቅ አንዱን ይዘፍቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21257
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%8C%A5%20%E1%88%98%E1%8B%B5%E1%88%80%E1%8A%92%E1%89%B1%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%20%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%20%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%89%80%E1%8B%B0%E1%88%9D%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
የምጥ መድሀኒቱ አንድ እግር ማስቀደም ነው
የምጥ መድሀኒቱ አንድ እግር ማስቀደም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምጥ መድሀኒቱ አንድ እግር ማስቀደም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
44502
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%88%85%E1%88%B2
ነህሲ
ነህሲ አሰህሬ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1753 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። ነህሲ ለአጭር ዘመን (ምናልባት ፮ ወር ያህል ብቻ) ፈርዖን ሲሆን፣ ሕልውናው ከበርካታ ቅርሶች ታውቋል። ፈርዖን ከመሆኑ በፊት «የፈርዖን በኩር ልጅ» ተባለ። በአቶ ኪም ራይሆልት አሳብ አባቱና ቀዳሚው ሸሺ መዓይብሬ ነበር፤ ንግሥቱም ታቲ የኩሽ መንግሥት ልዕልት ስትሆን የልጃቸው «ነህሲ» ስም ወይም መጠሪያ በግብጽኛ «ኩሻዊ» ማለት ነው። በቶሪኖ ቀኖና ላይ ከሥርወ መንግሥቱ መጀመርያው የሚጠቀስ ቢሆን ከርሱ በፊት ስንት ቀዳሚዎች ከሰነዱ እንደ ጠፉ አይታወቅም። በራይሆልት ዘንድ ፭ ቀዳሚዎች ነበሩት። ከነህሲ በኋላ በዝርዝሩ ላይ ሃያ ያህል የፈርዖን ስሞች አሉ፤ እነዚህ ሁሉ ለአጭር ወራት የገዙ ይባላሉ። ከነዚህ ሁሉ ከ፪ ስሞች በሰተቀር አንዳችም የሚያረጋገጥ ቅርስ የላቸውም፤ ቅርስም የተገኘላቸው «መርጀፋሬ»፣ «ሰኸፐረንሬ» ብቻ ናቸው። በተጨማሪ የሚከተሉት ፈርዖኖች በቶሪኖ ዝርዝር ባይጠቀሱም ከጥቂት ቅርሶች (ጥንዚዞች) በዚህ ዘመን ያሕል እንደ ገዙ ታውቋል፦ ኑያ፣ ሽነህ፣ ሽንሽክ፣ ዋዛድ፣ ኻሙሬ፣ ያዕቆብ-ሃር። የዋዛድም መታወቂያ ምናልባት ከ«መርጀፋሬ» ጋር ሊስማማ እንደተቻለ ራይሆልት ያስባል። እነዚህ ነገሥታት ሁሉ በጣም አጭር ጊዜ ስለ ገዙ በቶሎ ሰለ ተተኩ የጌሤም አለቆች ኃይል ቶሎ ደከመ ማለት ነው። ከያዕቆብ-ሃር ዘመን በኋላ የጌሤም ኗሪዎች የራሳቸውን ፈርዖን እንዳልተፈቀዱ ይመስላል። የሁለተኛው ጨለማ ዘመን ፈርዖኖች
45198
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8A%E1%89%B5%E1%8B%8C%E1%8A%95%E1%8A%9B
ሊትዌንኛ
ሊትዌንኛ () በተለይ በሊትዌኒያ የሚነገር ባልቲክ ቋንቋ ነው። ህንዳዊ-አውሮፓዊ ቋንቋዎች
31179
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%80%E1%88%B0
ጀሰ
ጀሰ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። ዋቢ መጽሐፍት የኮሪያ ነገሥታት
50372
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%88%AC%E1%88%9D%E1%8A%93%E1%8C%A6%E1%88%B5
ፍሬምናጦስ
ፍሬምናጦስ በእንግሊዘኛ የተወለዱት ታይር በምትባል ቦታ በምሥራቃዊ የሮማ ነገሥት በ፬ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያዎቹ ሲሆን ማንም መርምሮ ሊደርስበት በማይችለው በእግዚአብሔር ሀሳብ ወደ ኢትዮጵያ መተው ክርስትናን ከመሠረቱት ዋነኛው አባት ሆኖ በመቆጠር ፣ አገራችንን ከሌሎች ክርስቲያን አገሮች ጋር ያስተዋወቁ ፣ ያስተካከሉ ፣ በአክሱም ዘመነ መንግሥትና መንግሥት የተወደዱና የተከበሩ ፣ በመላው ኢትዮጵያ የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች የተከበሩ ታላቅ አባት ናቸው ። አባታችን ፍሬምናጦስ የ፲፪ ዓመት ልጅ እያለ ሜሮጵዮስ የተባለ ነጋዴ ፈላስፋም የነበረ መርከበኛ ይዞት ወደ አገራችን መጣ ። ከእርሱም ጋር ወንድሙ ኤድስዮስ የተባለም አብሮት እንደነበረ ይታወቃል ። እነዚህን ሁለት ወጣቶች አስከትሎ የመጣው ሜሮጵዮስ በቀይ ባሕር አካባቢ ይኖሩ የነበሩ ሰዎች በጣሉለት አደጋ በዚሁ እንደ ሞተ ታሪክ ይነግረናል ። ይህም በንጉሥ ዒዛና ዘመነ መንግሥት ሆነ ። በአክሱም መንግሥት ፍሬምናጦስና ኤድስዮስ ግን በወቅቱ የአክሱም ንጉሥ የነበረው ንጉሥ ታዜር ጋር አድገዋል ። ንጉሡ በአእምሮ መብሰላቸውን ተመልክቶ ፍሬምናጦስ በጅሮንድ ኤድስዮስም ጋሻ ጃግሬው አድርጎ ሾማቸው ። ከዚያ በኋላ ንጉሥ ታዜር ሲያርፍ ወደ ፈለጉበት እንድሄዱ ነፃ ስለተለቀቁ ኤድስዮስ ወደ አገሩ ተመልሶ ሄዷል ። አባታችን አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን ግን ወንድሙን ሸኝቶ "በጨለማ የሚኖረውን ሕዝብ ትቼ ወደ አገሬ አልመለስም" በማለት የኢትዮጵያን ሕዝብ በማፍቀር እንደቀረ ታሪክ ያስረዳናል ። የቅዱሳን ፍቅራቸው እውነትም ልብ ይነካል ። ጳጳስ የሆኑበት ምክኒያት በዚያን ዘመን በአገራችን ኢትዮጵያ ክርስትና ነገሥታቱ የታወቀ ቢሆንምኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ስርዓተ ንስሐ ፣ ስርዓተ ጥምቀት ፣ ስርዓተ ቅዳሴ ፣ ስርዓተ ቅዱስ ቁርባን የሚያከናውን ጳጳስ ስላልነበረ ይህን የተመለከቱ ነገስታት ኢዛናና ሳይዛና ጵጵስና እንዲያመጣ አባታችን አቡነ ሰላማን ወደ ግብጽ ላኩት ። አባታችንም ወደ ግብጽ በመሄድ ስርዓቶቹን በመማር በቅዱስ አትናትዮስ አንብሮተ እድ "ኤጲስ ቆጶስ ዘአክሱም ወዘኩላ ኢትዮጵያ" ተብሎ ጵጵስና ተቀበለ። ወደ አገራችን ከተመለሰ በኋላ መጀመሪያ ነገስታት ኢዛናና ሳይዛናን አጥምቆና አቁርቦ አብርሃወ አፅበሃ በማለት ስመ ክርስትና ሰጣቸው ። በመቀጠልም በመላው አገራችን እየተዘዋወረ በማስተማር ስርዓቱን ፈጽሟል ። ከዚህም የተነሳ ጨለማን አስወግዶ ብርሃንን የገለጠ ቀዳሚ የምድረ ሐበሻ ታላቅ ሐዋርያ ነው ። የቀናች ሃይማኖትን በማስተማር ጨለማውን ብርሃን በማድረጉ "ብርሃን ገላጭ ሰላማ" ተብሏል። የሓምሌ ወር ስንክሳር አባታችን አቡነ ሰላማ በኢትዮጵያና ኤርትራ በመላው ምድረ ሓበሻ በኪደተ እግሩ ተመላለሶ ወንጌል እንዳስተማረና ስፍር ቁጥር የሌላቸው ድውያንን ፈውሶ ሙታንን እንዳስነሳ ገድሉ ያስረዳናል ። በተለያዩ ባዕድ አምልኮ ያመልክ የነበረ ሕዝብም በጣፋጭ ስብከቱ እግዚአብሔርን ወደ ማመን መልሶታል ። በጸሎቱ አጋንንትን ጠራርጎ ከአገራችን በማስወጣት ሰላም የሰጠን የሰላም አባት ነው ። "ሰላማ" ማለት "ሰውና እግዚአብሔርን የሚያስታርቅ" ማለት ነው ። አባታችን አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን በ ፫፻፶ ዓ.ም. ክርስትና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሃይማኖት ሆኖ እንዲታወጅ አድርጓል ። "አቡነ" ወይም "አባታችን" የሚለውን ማዕረግ ለመጀመሪያ የተሰጠው ለርሱ ነው ። ጻድቁ አባታችን በዕድሜም በጸጋም ትልቅ አባት በመሆኑ ከኋላው ለመጡት ብዙዎች ቅዱሳን መምህራቸውና አባታቸው ነው ። ለዚህም ነው አባታችን ቅዱስ ያሬድ "ዝንቱ ብእሲ መምህርነ ዘተፈነወ ውስተ ምድርነ ይከሰተ ብርሃነ" በማለት አመስግኖታል ። ብርሃንን ለመግለጥ ወደ አገራችን የተላከ መምህራችን ማለቱ ነው ። በልጅነቱ የመጣው አባታችን አቡነ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን የአገራችን ፍቅር አስገድዶት እስከ ዕለተ ዕረፍቱ በአገራችን የኖረ ሲሆን በእነዚህ ጊዜያቶች ውስጥ ከሰራቸው የተለያዩ ድንቅ ሥራዎች ውስጥ በጥቂቱ እንደሚከተለው ይሆናል። ድንቅ ሥራዎቻቸው ወንጌል የሚያስተምሩና የሚያጠምቁ የሚያቆርቡ ካህናትና ዲያቆናት ሾመ። ለምእመናን መካሪ የንስሐ አባት እንዲኖራቸው አድርጓል። ከአብርሃ ወአጽብሃ ጋር በመሆን አብያተ ክርስቲያን አንጸዋል። ቅዱሳት መጻሕፍት ከሱርስት፣ እብራይስጥና ከግሪክ ወደ ግእዝ ቋንቋ እንዲተረጎሙ አድርጓል። የሳባውያን ፊደል አቀማመጥ በማስተካከል ከግራ ወደ ቀኝ የመጻፍንና የማንበብን ዘዴ በማስተማር በተጨማሪ ፊደላችን የተለያየ ድምፅ ኢንዲኖረው (ቯዬል፡) በመጨመር ብዙ ውለታ የዋሉልን ታላቅ አባት ናቸው ።
16548
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%8A%95%20%E1%89%A0%E1%89%85%E1%88%8E%20%E1%88%9B%E1%89%B3%20%E1%89%86%E1%88%8E
ቀን በቅሎ ማታ ቆሎ
ቀን በቅሎ ማታ ቆሎ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀን በበቅሎ ማታ በቆሎ መደብ : ተረትና ምሳሌ
53976
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%88%9B%E1%8B%AB%E1%8B%8A%20%E1%8A%A0%E1%88%A8%E1%8A%95%E1%8C%93%E1%8B%B4%E1%8A%A0%E1%88%9B%20%E1%8B%8B%E1%89%85%E1%88%8B%E1%88%9A%E1%8B%8E%E1%89%BD
ሰማያዊ አረንጓዴአማ ዋቅላሚዎች
ሰማያዊ-አረንጓዴአማ ዋቅላሚዎች ወይም ሲያኖባክቴርያዎች በብርሃን አስተጻምር አማካኝነት የራሳቸውን ምግብ ማምረት የሚችሉ ግራም-ኔጌቲቭ ባክቴርያዎች ናቸው።
3533
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8C%8B%E1%88%AE
አጋሮ
አጋሮ በኢትዮጵያ የኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በጅማ ዞንና በጎማ ወረዳ ይገኛል። አጋሮ በቡና ምርቷ የምትታወቅ ሞቅ ደመቅ የውቦች እና የደጋጎች ሕዝቦች ድንቅ ከተማ ናት:: በ1960ዎቹ መጀመሪያ ከጂማ ቀጥሎ ሌሎች በምዕራብ ኢትዮጵያ ያሉ አብዛኞቹ ከተሞች የውስጥ ለውስጥ የአስፓልት መንገድ ሳይኖራቸው አጋሮ ግን ከንጉሡ ዘመን ጀምሮ በአስፓልት ያጌጡ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ነበሯት:: አጋሮ በአየሯ መልካነት እና ለኪነ-ጥበብ ባላት ፍቅር በዝነኛ አርቲስቶች ተመራጭ ነበረች :: ከ1960-70ዎቹ ከድምፃውያን ጥላሁን ገሠሠ, መሐሙድ አህመድ, ብዙነሽ በቀለ, መልካሙ ተበጀ, ነዋይ ደበበ, ሐማልማል አባተ, ሃጫሉ ሁንዴሳ, ጌትሽ ማሞ እንዲሁም ሌሎችም... የሚመርጡዋት ከተማ ነበረች :: አጋሮ ከ1960-70ዎቹ መገባደጃ ከ3-4ሰው የሚይዙ ታክሲ(ላዳ) በመጠቀም ከትላልቅ ከተሞች ጎን ታሪክ ያላት ከተማ ናት አጋሮ.... በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ41,616 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 21,549 ወንዶችና 20,067 ሴቶች ይገኙበታል። እስከ 1878 ዓ.ም. ድረስ የጎማ መንግሥት ዋና ከተማ ነበረ። በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ28,668 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ ላይ ነው። 📝ኢዩኤል ጌትነት ( የኢትዮጵያ ከተሞች ጎማ (ወረዳ) 📚አዩኤል ጌትነት ሙላት (
21261
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9E%E1%89%B0%20%E1%89%A2%E1%88%9E%E1%89%B5%20%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8A%95%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%AB%E1%8B%88%E1%89%B5
የሞተ ቢሞት ያለን እንጫወት
የሞተ ቢሞት ያለን እንጫወት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞተ ቢሞት ያለን እንጫወት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
41227
https://am.wikipedia.org/wiki/10%20November
10 November
በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ኅዳር 1 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል። የፈረንጅ ቀኖች
32518
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%92%E1%88%B3
ኒሳ
ኒሳ (አፈ ታሪክ) - በጥንታዊ ግሪኮች አፈ ታሪክ እምነት ዲዮኒስዮስ የታደገበት ሥፍራ ኒሳ፣ ቱርክመኒስታን - ጥንታዊ የጳርቴ ከተማ (ከ260 እስከ 15 ዓክልበ. ገዳማ)
38324
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A3%E1%88%85%E1%88%88%20%E1%88%A5%E1%88%8B%E1%88%B4
ሣህለ ሥላሴ
ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የሸዋው መስፍን የራስ ወሰን ሰገድ እና የመንዝ ባላባት የአፍቀራ ጎሌ ልጅ የወይዘሮ ዘነበ ወርቅ ልጅ ናቸው። በዘመኑ ኢትዮጵያን አንድ አድርጎ የሚገዛ ምኒልክ የሚባል ንጉሥ ይነግሣል የሚባል ንግርት ስለነበር፣ አባታቸው ምኒልክ ብለዋቸው ነበር። ሣኅለ ሥላሴ ትምህርታቸውን በሰላ ድንጋይ ደብር ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ አባታቸው ራስ ወሰን ሰገድ ቁንዲ ላይ ሰኔ ፩ ቀን ፲፰፻፭ ዓ/ም ላይ ሲያርፉ የሸዋን አልጋ አውርሰዋቸው አለፉ። ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል በሚለው መጽሐፋቸው በገጽ ፷፭ ላይ “የራስ ወሰን ሰገድ የበኩር ልጅ አቤቶ በኩሩ የመርሐቤቴን አበጋዝነት ተሾሞ ይኖር ነበርና በአባቱ አልጋ እንዲቀመጥ ተጠርቶ ጅሩ ሲደርስ የጅሩ ጋላ /ኦሮሞ/ መንገዱን ዘግቶ ስምንት ቀን ሙሉ ስለተዋጋው ሳይመጣ ቢቆይ የወሰንሰገድ መኳንንት ባልጋው ሰው ሳይቀመጥ ብዙ ቀን የቆየ እንደሆነ የጋላ//ኦሮሞ/ ኃይል በርትቶ ሸዋን በጭራሽ የሚያጠፋው ስለመሰላቸው፣ ታናሹን ልጁን አቤቶ ሣህለ ሥላሴን ከቁሮ ገደል /ከሰላድንጋይ/ አምጥተው በተወለደ በ፲፰ ዓመቱ በአባቱ አልጋ አስቀመጡት።” በሚል ትንሽ በተለየ መልክ አስቀምጠውታል። ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ከብሪታኒያ መንግሥት ጋር አንጎለላ ላይ ኅዳር ፲ ቀን ፲፰፻፴፬ ዓ/ም የተፈራረሙት የወዳጅነትና የንግድ ውል በሰፊው የተዘገበ ሲሆን፤ ከፈረንሲስ ንጉሥ ጋር ደግሞ ተመሳሳይ ውል ሰኔ ፩ ቀን ፲፰፻፴፭ ዓ/ም ተፈራርመዋል። የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ልጆች ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የአራት ወንዶችና የአምስት ሴቶች ልጆች አባት ነበሩ። ከነኚህም፦ ከወይዘሮ በዛብሽ የሚወለዱት ልጅ በሻህ ወራድ (በኋላ ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ ) ከወይዘሮ ይመኙሻል የሚወለዱትና የመርዕድ አዝማችነትን ማዕረግ በዓፄ ቴዎድሮስ የተሾሙት ኃይለ ሚካኤል ሣህለ ሥላሴ። ልዑል ራስ ዳርጌ (አባ ገርሳ) አቤቶ ሰይፉ ሣህለ ሥላሴ ልጅ አስፋ ወሰን ሣህለ ሥላሴ ልዕልት ተናኘወርቅ ሣህለ ሥላሴ ዋቢ ምንጮች ኅሩይ ወልደ ሥላሴ፤‘የኢትዮጵያ ታሪክ ፦ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል” የኢትዮጵያ ነገሥታት
19770
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%8C%8D%E1%8C%8D%E1%88%9E%E1%88%BD%20%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%88%AD%E1%8A%A8%E1%88%9D
ድግግሞሽ መከርከም
ድግግሞሽ መከርከም (በእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃል ) ማለቱ የተሸካሚ ሞገድን ድግግሞሽ በመለዋወጥ አንድን መልዕክት ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚተላለፍበት መንገድ ነው። በቴሌኮሚዩኒኬሽን (ስልክ) እና በራዲዮ ስርጭት ስራ ላይ ጠቀሜታ አለው። የድግግሞሽ ክርክም ስርጭት ከቁመተ ክርክም ስርጭት በተሻለ መልኩ የድምፅን ጥራት ጠብቆ ይተላልፋል፣ ስለሆነም ብዙ ጊዜ የራዲዮ ጣቢያወች የዘፈን ጣቢያቸውን በ ሲያስተላልፉ ይደመጣሉ። ነገር ግን የድግግሞሽ ክርክም እንደ ቁመተ ክርክም ሩቅ ጉዞ መጓዝ አይችልም፣ ስለሆነም ጥቅሙ ለተወሰነ አካባቢ ጥሩ ጥራት ያለው ዝግጅት ለማስተላለፍ ነው። ብዙ የራዲዮ ጣቢያወች ሁለቱንም አይነት መልዕክት ያስተላልፋሉ፤ ቁመተ ክርክምን ለቃለ መጠይቅና መሰል ጥራት ለማይፈልጉ ዝግጅቶች ሲያውሉ፣ ድግግሞሽ ክርክምን ለሙዚቃ ያደርጋሉ። በተጨማሪ የ (ድግግሞሽ ክርክም) ዝግጅቶች ብዙ ጊዜ የሚተላለፉት በሁለት ጣቢያወች ነው (ያንደኛው ጣቢያ [[ድግግሞሽ|ድግግም) ከሌላኛው በትንሹ እንዲያንስ ተደርጎ)። አንደኛው ጣቢያ ባንዱ የራዲዮ ስፒከር ሲደመጥ ሌላኛው ጣቢያ በሁለተኛው ስፒከር ይደመጣል። ስለሆነም የራዲዮ አሰራጮች የስቴሪዮ ወይንም ከባቢ ድምጽ የሚባለውን አይነት አስገራሚ ፕሮግራም ሊያሰድምጡ ይችላሉ። ደግሞ ይዩ ቁመተ ክርክም ( ራዲዮ ሞገድ
12641
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%89%A5%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%B3%20%E1%88%86%E1%89%B4%E1%88%8D
ድብ አንበሳ ሆቴል
ድብ አንበሳ ሆቴል በባህር ዳር ውስጥ የሚገኝ ከፍተኛ ሆቴል ነው። የኢትዮጵያ ድርጅቶች
16591
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%8C%A5%E1%8A%9C%20%E1%89%A2%E1%8B%AB%E1%8B%A8%E1%8A%9D%20%E1%8C%85%E1%88%9B%E1%89%B5%20%E1%88%88%E1%88%98%E1%8A%90%E1%8A%9D
ቀጥኜ ቢያየኝ ጅማት ለመነኝ
ቀጥኜ ቢያየኝ ጅማት ለመነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ቀጥኜ ቢያዩኝ ጅማት ለመኑኝ መደብ : ተረትና ምሳሌ
12567
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B3%E1%8B%91%E1%8B%B2%20%E1%8A%A0%E1%88%A8%E1%89%A2%E1%8B%AB
ሳዑዲ አረቢያ
የሣውዲ አረቢያ ግዛት 28.7 ሚሊዬን የሚሆን ህዝብ ብዛት የያዘ ሲሆን 2ዐ ሚሊዬኑ የሣውዲ ዜጎች ሲሆኑ 8 ሚሊዬኑ የሌላ አገር ዜጎች ናቸው፡፡ ሳውዲ አረቢያ በምዕራብ ኤዥያ ከሚገኙ አገሮች በሙሉ በቆዳ ስፋቷ አንደኛ ናት፡፡ የአገሪቱ መሬት ስፋት 2,15ዐ,ዐዐዐ ኪሎ ሜትር ስኩኤር ነው፡፡ ጆርዳን እና ኢራቅ በሰሜን፣ ኩዌት ደግሞ በሰሜን ምስራቅ ኳታር ባህሬን እና የዩናይትድ አረብ ኤምሬት በምስራቅ ኦማን በደቡብ ምስራቅ እና በስተመጨረሻ የመን በደቡብ በኩል ሣውዲ አረቢያ ያዋስኗታል፡፡ የቀይ ባህር እና የፐርዢያን ገልፍ ባህርን የያዘ ብቸኛ አገር ሲሆን የሣውዲ መሬት ለመኖር በሚያስቸግር በረሃ የተከበበ ነው፡፡ አሁን ያለው የሣውዲ ግዛት በፊት ጊዜ አራት ቦታዎችን ያጠቃለለ ነበር፡፡ ሄጃዝ፣ ናጅድ፣ አል አሻ እና አስርን የያዘነው፡፡ የሣውዲ አረቢያ ግዛት ተመሠረተው በ1932 እ.ኤ.አ. በኢብን ሣኡድ በተባለ ሰው ነው፡፡ ኢብን ሣኡድ ቀድሞ በ1894 ዓም (1902 እ.ኤ.አ.) ከብሪታንያ ግዛት ከኩወይት ዘምቶ ሪያድን ያዘ። ኢብን ሳኡድ አራት የነበሩትን የተለያዩ ግዛቶች አንድ በማድረግ ሣውዲ አረብያን ከተመሠረተ ጀምሮ እስከአሁን ድረስ ሀገሪቱ በዘውድ አገዛዝ እና በእስልምና ሃይማኖት መሠረት እየተዳደረች ትገኛለች፡፡ እስልምና ሃይማኖትን በተመለከተ ዋሀቢ እስላም የሣውዲ አረቢያ አንደኛ እምነት ነው ተብሎ ይታሰባል፡፡ ለእስልምና እምነት ትልቅ ቦታ የሚይዙት ቅዱስ ስፍራ ተብለው መካ እና መዲና በሣውዲ ስለሚገኙ ሣውዲ አረቢያ አብዛኛው ጊዜ የተቀደሱትን ሁለት መስጊዶች የያዘው መሬት ተብሎ ይታወቃል፡፡ ሣውዲ አረቢያ በዓለም ላይ ካሉ ትልቅ የነዳጅ አምራች ሀገራት ሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡ በተጨማሪም ሣውዲ አረቢያ በዓለም ላይ ካሉ ሀይድሮ ካርቦን ክምችት ካላቸው አገሮች በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡ በሀገሪቱ ባለው የተፈጥሮ ሀብት ከፍተኛ ክምችት ምክንያት ከፍተኛ የኢኮኖሚ ገቢ እና የህዝብ ቁጥር እድገት ከያዙ ሀገራት ጋር ትመደባለች፡፡ ሣውዲ አረቢያ -2ዐ ተብለው ከሚታወቁት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አቅም ካላቸው የሀገራት ቡድን ውስጥ ብቸኛዋ የአረቡ ዓለም አገር ናት፡፡ ይህም ቢሆን የሣውዲ ኢኮኖሚ በአብዛኛው በአንድ ቡድን የተያዘ ነው፡፡ የሣውዲ አረብያን ፈላጭ ቆራጭ በሆነ የመንግስት ስርዓት በመመራት “ነጻነት የለም” በሚል “ነጻነት ቤት” በሚል በሚታወቀው ድርጅት ተሰይማለች፡፡ ሣውዲ አረቢያ በዓለም ላይ ለጦር ሀይል ከፍተኛ ገንዘብ ከሚያወጡ አገሮች ዝርዝር በአራተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡ እ.ኤ.አ. ከ2ዐ1ዐ-2ዐ14 በስኘሪ ተብሎ በሚታወቅ ድርጅት በተደረገው ጥናት ሣውዲ አረቢያ ዓለም ላይ ከሚገኙ የጦር መሣሪያዎች በከፍተኛ ደረጃ በማስገባት ሁለተኛዋ ሀገር ናት፡፡ ሣውዲ አረቢያ በአካባቢው ካሉ ሀገሮች በዓለም ላይ ከፍተኛ አስተዋጾኦ በማድረግ ላይ ያለች አገር ናት፡፡ የኦፔክ፣ ጂሲስ እና የእስላም ግሩፕ አባል ናት፡፡ ሳዑዲ አረቢያ
19464
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8B%8D%E1%8C%8B%E1%89%AB%20%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%9D
ዳውጋቫ ወንዝ
ዶውጋቫ ወንዝ በአውሮፓ ውስጥ የሚገኝ ታላቅ ወንዝ ነው። ይህ ወንዝ 1,020 ኪ.ሜ. ያህል የሚረዝም ሲሆን ዓለማችን ከሚገኙ ወንዞች 168ኛ ረዥሙ ወንዝ ነው። ወንዙ በዚህ ርዝመቱ ላቲቪያ፣ ቤላሩስ እና ሩሲያ ውስጥ 87,900 ኪ.ሜ. ካሬ ያህል ስፋት ያካልላል። ይህንን ያህል ርዝመት እና ስፋት በሀገራቱ ላይ ካካለለ በኋላ የወንዙ መዳረሻ የሪጋ ባህረ ሰላጤ ነው።
12534
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B4%E1%88%8A%E1%8A%92%E1%8B%A8%E1%88%9D
ሴሊኒየም
ሴሊኒየም የንጥረ ነገሮች ሠንጠረዥ ውስጥ ኬሚካዊ ውክሉ ነው። አቶማዊ ቁጥሩም 34 ነው። የጥንተ፡ንጥር ጥናት (ኬሚስትሪ) ንጥረ ነገሮች
2515
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8A%95
የመን
የመን (አገር) የመን (ፊደል)
23194
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A4%E1%89%B0%20%E1%8C%8A%E1%8B%AE%E1%88%AD%E1%8C%8A%E1%88%B5
ቤተ ጊዮርጊስ
ቅዱስ ላሊበላ ካሳነጻቸው አብያተ ክርስቲያናት ፈንጠር ብሎ ለብቻው በስተደቡብ ምዕራብ የሚገኝ የመስቀል ቅርጽ ያለው ቤት ክርስቲያን ነው ። በላሊበላ ካሉት ቤትከርስቲያኖች በስተመጨረሻ የታነጸው ይኼው ቤተክርስቲያን እንደሆነ ይነገራል ። በቤተ ጊዮርጊስ ጣሪያ ላይ የሚገኙት አሸንዳዎች ጣሪያው ላይ ውሃ እንዳያቁር ስለሚረዱ ህንጻ ሳይበላሽ ለአሁን ዘመን እንዲበቃ እረድቷል። አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት
31052
https://am.wikipedia.org/wiki/3%20%E1%8A%A4%E1%88%AA%E1%88%B9%E1%88%9D
3 ኤሪሹም
3 ኤሪሹም በአሦር ነገሥታት ዝርዝር ዘንድ ለ13 ዓመታት (ከ1573 እስከ 1561 ዓክልበ. ገደማ) የአሦር ንጉሥ ነበረ። የቀዳሚው የ2 ሻርማ-አዳድ ወንድም ይባላል፣ ተከታዩም 2 ሻምሺ-አዳድ ልጁ እንደ ነበር ይላል። ከዚህ ዘመን ምንም ሥነ ቅርስ ወይም ሌላ መረጃ የለንም። የአሦር ነገሥታት
31134
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%88%8B
ሶላ
ሶላ በኮሪያ የነገሠ ንጉሥ ነበር። ዋቢ መጽሐፍት የኮሪያ ነገሥታት
45105
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%8A%AB%E1%8B%9D%E1%8B%AB
አብካዝያ
አብካዝያ (አብካዝኛ፦ /ኣጵስንይ/) በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1984 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ጂዮርጂያ ግን ይግባኝ አለው። ከተባበሩት መንግሥታት የሚከተሉት አገራት አብካዝያን ተቀባይነት ሰጥተዋል፦ ሩስያ፣ ኒካራጓ (በ2000 ዓ.ም.) ፤ ቬኔዝዌላ (2001 ዓ.ም.)፣ ናውሩ (2002 ዓ.ም.)፣ ሶርያ (2010 ዓ.ም.)። በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ ደቡብ ኦሤትያ-አላኒያ፣ ትራንስኒስትሪያ እና አርጻኽ አብካዝያን እርስ በርስ ይቀበላሉ። በተጨማሪ ቫኑአቱ ከ2003 እስከ 2005 ዓ.ም. ድረስ አብካዝያን ይቀበል ነበር። እንዲሁም ቱቫሉ ከ2003 እስከ 2006 ዓ.ም. ድረስ ይቀበለው ነበር። የተረፉት መንግሥታት የጂዮርጂያ ግዛት እንዲሆን የጂዮርጂያን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው። በከፊል ተቀባይነት ያገኙ አገራት
42585
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%89%E1%8A%95
ጉን
ጉን በቻይና አፈ ታሪክ ከኋሥያ ንጉሥ ያው መኳንንት አንዱ ነበር። ከዚህ ቀድሞ በኋሥያ የነገሠው ዧንሡ የጉን ቅድመ-አያት መሆኑ ይባላል። ያው የቾንግ አገረ ገዥ አደረገው፤ ይህም ቦታ ደብረ ሶንግ እንደ ሆነ ይታመናል። በያው ዘመን የቻይና ታላቅ ጎርፍ በወንዞቹ ጀመረ። ስለዚህ ያው ጉንን ልዩ ሚኒስትር እንዲሆን ሾመው። ግድብ በመሥራት ወንዞቹን እንዲያስተዳድራቸው አዘዘው። ትውፊቶች እንድሚሉ፣ ግድብ ለመሥራት ልዩ ተዓምራዊ የአፈር አይነት «ሺራንግ» («ሕያው አፈር») ጠቀመው። ሆኖም ጉን ለ፱ ዓመታት ይህን ሞክሮ ጎርፎቹ እንደገና ግድቦቹን ሰበሩ፣ ብዙ መንደረኞች ተሰመጡ። ስለዚህ ያው ጉንን ሻረውና በፈንታው አማቹን ሹንን ሾመው። ከዚህ ጥቂት ጊዜ በኋላ ያው ዙፋኑን ትቶ ሹንንም አልጋ ወራሽ አድርጎት ያን ጊዜ ሹን የኋሥያ ንጉሥ ሆነ። ጉን ግን ወደ ዩሻን («የላባ ጠራራ») በስደት ሄደ። ሆኖም የጉን ልጅ ዩ ከዚህ በኋላ ጎርፎቹን በሺራንግ በመገድብ ተከናወነ፣ እርሱም የሹን ተከታይ ሆኖ «ዳ ዩ» («ታላቁ ዩ») ተብሎ የሥያ ስርወ መንግሥት የመሠረተ ነው። የቻይና አፈ ታሪክ
19878
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B6%E1%88%9B%E1%88%B5%20%E1%8A%A0%E1%8A%B3%E1%8B%AD%E1%8A%93%E1%88%B5
ቶማስ አኳይናስ
ቶማስ አኳይናስ (1225 እ.ኤ.አ. – 7 ማርች 1274 እ.ኤ.አ.፤ ወይም 1217-መጋቢት 4 ቀን 1266 ዓ.ም.) ጣሊያናዊ ቄስ የነበር ሲሆን በፍልስፍና እና ሥነ መለኮት ትምህርቶች ከፍተኛ አሻራ ትቶ ያለፈ ሰው ነበር። ከካቶሊክ እምነት አንጻር ቄስ ለመሆን የሚፈልጉ ሰወች ሁሉ የአኳይናስ መንገድ እንዲከተሉ ይበረታታሉ። የአኳይናስ አስተሳሰቦች ለዘመናዊው ፍልስፍና መሰረት የጣሉ ነበሩ። ከአኳይናስ መጻህፍት፣ እና ይጠቀሳሉ። የጣልያን ሰዎች ሥነ መለኮት
32462
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B2%E1%88%9A%E1%88%BD%20%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%9D
ቲሚሽ ወንዝ
ቲሚሽ ወንዝ (ሮማንኛ፦ ፤ ሰርብኛ፦ /ታሚሽ/፤ ጀርመንኛ፦ /ተመሽ/) በሮማኒያ የሚፈስ ወንዝ ነው። ጥንታዊ ስሙ ቲቢስኩስ ነበረ።
10689
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B5%E1%88%9D%E1%88%85%E1%88%AD%E1%89%B5
ትምህርት
ትምህርት ማለት ዕውቀትንም ሆነ ሙያን የማስተማርና የመማር ሂደት ነው።
46952
https://am.wikipedia.org/wiki/R
R
በላቲን አልፋቤት አሥራ ስምንተኛው ፊደል ነው። የ«» መነሻ ከቅድመ-ሴማዊ ጽሕፈት «ሬስ» እንደ ሆነ ይታስባል። በዚህ ጽሕፈት ፊደሉ የራስ ስዕል መስለ። ለዚህ ተመሳሳይ የግብጽ ሀይሮግሊፍ ነበር። ቅርጹ ከዚያ በፊንቄ (ከነዓን) ሰዎች ተለማ፣ ከዚህም በግሪክ አልፋቤት "ሮ" () ደረሰ። ከ400 ዓክልበ. ግድም ጀምሮ በአንዳንድ ምዕራባዊ ግሪክ አልፋቤት እንዲሁም በላቲን አልፋቤት ይህ ምልክት ከነጅራቱ ጋራ እንደ ዛሬው «» ሊጻፍ ጀመረ። ስለሆነም ከዘመናት በሗላ በ50 ዓም. አካባቢ፣ የ/ፕ/ ቅርጽ ከቀድሞው «» ወደ «» (የቀድሞ /ር/ በመምሰል) ተቀየረ። በግዕዝ አቡጊዳ ደግሞ «ረ» («ርእስ») የሚለው ፊደል ከቅድመ-ሴማዊው «ሬስ» ስለ መጣ፣ የላቲን '' ዘመድ ሊባል ይችላል። የላቲን አልፋቤት
21139
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8D%88%E1%88%8D%E1%8C%8D%20%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%8A%9B%E1%88%8D%20%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%89%B0%E1%8A%9B%20%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%88%9B%E1%88%8D
የሚፈልግ ያገኛል የሚተኛ ያልማል
የሚፈልግ ያገኛል የሚተኛ ያልማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚፈልግ ያገኛል የሚተኛ ያልማል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
23165
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A1%E1%8A%90%20%E1%8A%A0%E1%88%AE%E1%8A%95%20%E1%8C%88%E1%8B%B3%E1%88%9D
አቡነ አሮን ገዳም
አቡነ አሮን ገዳም በ1330ዎቹ በአቡነ አሮን የተመሰረተ ሲሆን የሚገኘውም በአሁኑ ሰሜን ወሎ ዞን በመቄት ወረዳ ፣ ልዩ ስሙ ደብረ ዳሪት በተባለ ቦታ ነው። በውስጡ ፭ ክፍሎች ያሉት ይህ የዋሻ ውስጥ ቤተክርስቲያን 14 ዓምዶች, 2 በሮችና 7 መስኮቶች አሉት። ይህ ገዳም ከመጀመሪያው በርና ከቅኔ ማህሌቱ በላይ ያሉት ጣሪያዎቹ ክፍት ይሁኑ እንጅ፣ ዝናብ አይገባበትም ተብሎ ይነገራል። ታሪክ አጥኝው ሴንት ራይት፣ የዝናቡ አለመግባት ዋናው ምክንያት የጣሪያው አከፋፋት ቅርጽ እንደሆነ ይናገራል።ገዳሙ ለሴቶችና ለዎንዶች ክፍት ነው። አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት አለት ፍልፍል አብያተ ክርስቲያናት
16939
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%88%E1%88%AA%20%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%8C%8B%20%E1%88%8B%E1%8B%AD%20%E1%8B%88%E1%8B%B5%E1%89%86%20%E1%8B%AD%E1%88%9E%E1%89%B3%E1%88%8D
ፈሪ ካልጋ ላይ ወድቆ ይሞታል
ፈሪ ካልጋ ላይ ወድቆ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ፈሪ ካልጋ ላይ ይወድቃል መደብ :ተረትና ምሳሌ
21703
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%98%E1%8C%A3%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%B4%20%E1%8B%AD%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%8A%AE%E1%88%B3%E1%88%B4
ያመጣል አንበሴ ይበላል ኮሳሴ
ያመጣል አንበሴ ይበላል ኮሳሴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያመጣል አንበሴ ይበላል ኮሳሴ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14670
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%88%B5%E1%88%8A%20%E1%8A%AE%E1%8A%95%E1%8C%8D
ለስሊ ኮንግ
ለስሊ ኮንግ (1925 ዓ.ም.-1963 ዓ.ም.) ቻይናዊ-ጃማይካዊ የሙዚቃ አምራች ነበረ። ስመ ጥሩ የሬጌ ዘፋኞች ለምሳሌ ጂሚ ክሊፍ እና ቦብ ማርሊና ዘ ዌለርስ ያገኘው እሱ ነበር። ዕድሜው 38 አመት ሲሆን ድንገት ከልብ ምታት አረፈ። የጃማይካ ሰዎች
50253
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%A9%E1%8A%9B%20%E1%8B%88%E1%8B%B0%20%E1%89%86%E1%88%AE%E1%8A%95%E1%8C%A6%E1%88%B5%20%E1%8D%AA
፩ኛ ወደ ቆሮንጦስ ፪
፩ኛ ወደ ቆሮንጦስ በአዲስ ኪዳን ሁለተኛው መልዕክት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በቆሮንጦስ እያለ በ፶ ዎቹ ዓ.ም. ለቆሮንጦስ ሰዎች የጻፈው የመጀመሪያ መልዕክት ነው ። ፲፮ ምዕራፎች ይይዛል ። ይህ ፪ኛ ምዕራፍ ሲሆን በ፲፮ ንዑስ ክፍሎች ይከፈላል ። ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንጦስ ሰዎች መልዕክት የጻፈበት ምክኒያት ብዙ ሲሆን ከብዙዎች በጥቂቱ ፣ ከመምህሮቻቸው መዐረግ ሳይደርሱ ደረስን እያሉ በብዙ ቐንቐ በሚናገሩ መምህሮቻቸው እንደነ ራሱ ፣ ጳውሎስ ፣ አጵሎስ... ላይ የሚታበዩ ስለተነሱ ለነዚህ እንደ ዘለፋ እንዲሆን ፤ በቆሮንቶስ ምዕመናን መሀከል መከፋፈላቸውን ሰምቶ ከዚህ ስህታቸው እንዲታረሙ ፤ በተጨማሪም ዓለምን ለማሳፈር እግዚአብሔር ታላቁን ሚሥጥር በዓለም በተናቁት ሰዎች እንዲገለፅ ማድረጉን ለማሳወቅ ጻፈው ። የሐዋርያው ጳውሎስ መልዕክት ፩ኛ ወደ ቆሮንጦስ ምዕራፍ ፪ ቁጥር ፩ - ፲ ቁጥር ፲፩ - ፲፮
31394
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%BB%E1%8B%8D%E1%8A%AB%E1%8A%95%E1%8C%8D
ሻውካንግ
ሻውካንግ (ቻይንኛ፦ ) በጥንታዊ ቻይና የሥያ ሥርወ መንግሥት ዘመን ንጉሥ ነበር። በ1946 ዓክልበ. ግድም አባቱ ሥያንግ በአመጸኞቹ ሃን ዥዎና ልጁ ጅያው ተገደለ፤ ንግሥቷ ሚን እርጉዝ ሆና አመለጠችና በሚከተለው ዓመት በስደት ሻውካንግን ወለደች። እርሱ አድጎ ሻውካንግና ቢትዎደዱ ሜ ከ1926 እስከ 1906 ዓክልበ. ድረስ አመጸኖቹን ተዋጉ። በመጨረሻ በ1906 ዓክልበ. በአንዪ በሆነ ውግያ ሃን ዥዎና ልጁ ጅያው ተገደሉ፣ ሻውካንግም ንጉሥ ሆኖ የቻይና መንግሥት ያንጊዜ አልጠፋም። የቀርከሃ ዜና መዋዕል በተባለው ጽሑፍ ዘንድ፣ በመጀመርያው ዓመት መሳፍንቱ ወደ ግቢው መጥተው ተገዙለት፤ በሚከተለውም ዓመት የፋንግ አሕዛብ መጥተው ተገዙለት። በ፫ኛው ዓመት የእርሻ ሚኒስትር ወደ ሹመቱ መለሰው። በ፲፩ኛው ዓመት ሚኒስትሩን የሻንግ መስፍን ሚንግ ቢጫ ወንዝን እንዲያስቆጣጠር አዘዘው። በ፲፰ኛው ዓመት ጊቢውን ወደ ይወን አዛወረው። በ፳፩ኛው ዓመት፣ ዓረፈና ልጁ ዡ ተከተለው። የሥያ ሥርወ መንግሥት
11800
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%89%85%E1%88%9D%E1%89%B5%20%E1%8D%B3
ጥቅምት ፳
ጥቅምት ፳ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፶ኛው እና የመፀው ፳፭ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፮ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፭ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፲፭ ዓ.ም - ቤኒቶ ሙሶሊኒ የኢጣልያ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሆነ። ፲፱፻፲፰ ዓ.ም. - ቴሌቪዥንን የፈጠረው የስኮትላንድ ተወላጁ ጆን ሎጊ ቤርድ በብሪታንያ የመጀመሪያውን ቴሌቪዥን ማሠራጫ አቋቋመ። ፲፱፻፵ ዓ.ም. - “የንግድና የዋጋ ስምምነት” ተመሠረተ። ይሄው ተቋም በ፲፱፻፹፰ ዓ.ም. በዓለም የንግድ ድርጅት ተተካ። ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. - በኢስታንቡል ከተማ በቦስፖረስ ባሕር ላይ አውሮፓንና እስያን ለመጀመሪያ ጊዜ ያገናኛቸው የ”ቦስፖረስ ድልድይ” ግንባታ ተጠናቀቀ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በኪንሻሳ ከተማ “የጫካው ጉርምርምታ” በተባለው የቦክስ ውድድር፣ ሙሐመድ አሊ በስምንተኛው ዙር ላይ ጆርጅ ፎርማንን በመዘረር አሸንፎ ‘የዓለም ቻምፒዮና’ ማዕርጉን አስመለሰ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) የቀድሞውን ንጉሥ ነገሥት ንብረት በዝርዝር የሚያዘጋጅ ኮሚቴ ሠየመ። ፲፱፻፺፩ ዓ.ም. - “ሃሪኬን ሚች” የተባለው ታላቅ አውሎ ነፋስ ባስከተለው የጭቃ ጎርፍ ኒካራጓ ላይ በጥቂቱ ሁለት ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ፲፱፻፶፫ ዓ.ም. - በ እግር ኳስ ችሎታው የታወቀው የአርጀንቲናው ተወላጅ ዲዬጎ ማራዶና ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች
38610
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%88%8B%20%28%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%8B%B3%29
አባላ (ወረዳ)
በአፋር ክልል የሚገኝ ወረዳ ሲሆን ከኢትዮጵያ ተራሮች ስር በስተምስራቅ ትገኛለች። አባላ ወረዳ ውስጥ ታላቁ ከተማ አባላ ነው። ህዝብ ቆጠራ አፋር ክልል
16612
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%81%E1%8A%95%E1%8C%A5%E1%8C%AB%20%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%8A%A8%E1%8C%8D%E1%88%8D%E1%88%9D%E1%8C%AB
ቁንጥጫ ይሻላል ከግልምጫ
ቁንጥጫ ይሻላል ከግልምጫ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከፍትፍቱ ፊቱ መደብ : ተረትና ምሳሌ
2077
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AE%E1%88%90%E1%8A%95%E1%88%B5%20%E1%8D%AC%E1%8A%9B
ዮሐንስ ፬ኛ
ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ፣ ከአባታቸው ከተንቤን ባላባት የራስ ስኹል ሚካኤል የልጅ ልጅ ሹም ተንቤን ምርጫ እና ከናታቸው የእንደርታው ገዢ የራስ አርአያ እህት ወይዘሮ ወለተ ሥላሴ ሐምሌ ፭ ቀን ፲፰፻፳፱ ዓ.ም. ማይ በሀ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ። ርዕሰ መኳንንት ደጃዝማች በዝብዝ ካሳ ሐምሌ ፮ ቀን ፲፰፻፷፫ ዓ/ም ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስን አድዋ አካባቢ አሳም የሚባል ሥፍራ ላይ ወግተው ድል ካደረጉ በኋላ ጥር ፲፫ ቀን፲፰፻፷፬ ዓ/ም አክሱም ላይ ሥርዓተ ንግሣቸው ተፈጽሞ ዓፄ ዮሐንስ ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ። አፄ ዮሐንስ 4ኛ ከእንግሊዝ ንግስት ጋር በመፃፃፍ ነግስናቸውን አጠናክረዋል፡፡ ይህም ተቀናቃኛቸው የነበሩት አፄ ሚኒለክን ለማስገበር ተሳክቶላቸዋል ፡፡ ከአፃ ሚኒሊክ ጋር የነበራቸውን የስልጣን ሽሚያ ለመከላከል ሲባል ደብረ ብርሃን ድረስ በመሄድ ድርድር በማድረግ የነበራቸውን ባላንጣነት አስወግደው ሚኒሊክ ንጉስ እንድባልና አፄ የሐንስ ርዕሰ ብሔር እንድሆን ተስማምተዋል ፡፡ ከዛም ደርቡሾች ጋር መተማ አካባቢ ገጥመው አፄ ዮሐንስ በጥይት ቆስለው በመውደቃቸው መሐድስቶች አንገታቸዉን ቆርጠው ለግብፅ ማስፈራሪያእንዳደረጉት ይነገራል፡፡ ይህ የሆነው አፄ ዮሐንስ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ በመሆናቸው የደሴና ቦሩ ሜዳ አካባቢዎች ሙስሊሞችን በሀይል ወደ ክርስትና በማቀየራቸው ነው ፡፡ መሐድስቶችም ከዮሐንስ ጋር ጦርነት የገጠሙት ሙስሊሞችን ለመርዳት እንደሆነ በታሪክ ይነገራል ከዚህ በፊት ግን ከግብፅፆች ጋር ጉራና ጉንዳ ጉንድ በተባሉ ቦታዎች ገጥመው ማሸነፋቸውና የሀገርን ዳር ድንበር ለማስጠበቅ መጣጣራቸን በታሪክ ይወሳል፡፡ ዋቢ ምንጮች መሪ ራስ አማን በላይ "የጥንቷ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ" (1985 ዓ/ም) ዮሐንስ ፬ኛ
19490
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A1%E1%8B%9D%E1%89%A4%E1%8A%AA%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8A%95
ኡዝቤኪስታን
ኡዝቤኪስታን በእስያ የምትገኝ ሀገር ናት እና ዋና ከተማዋ ታሽከንት ነው። ሻቭካት ሚርዚዮየቭ ፕሬዚዳንት ነው።
21726
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%AD%E1%8C%8B%E1%8C%85%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8C%93%E1%8C%85
ያርጋጅ አንጓጅ
ያርጋጅ አንጓጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያርጋጅ አንጓጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
18742
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%AD%E1%89%B0%E1%88%AD%20%E1%88%AA%E1%89%AD
አርተር ሪቭ
አርተር ሪቭ (እ.አ.አ. ከ1880 – 1936) ታዋቂ አሜሪካዊ ደራሲ ነው። በዋናነት እንግሊዝኛ: በተሰኘው ስራው ይታወቃል። ‎የአሜሪካዊ ደራሲያን ዝርዝር የአሜሪካ ጸሓፊዎች
21150
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%89%B3%E1%88%AD%E1%8D%8D%20%E1%8C%A3%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%88%AD%20%E1%8C%A0%E1%8A%95%E1%89%81%E1%88%8B%20%E1%8B%88%E1%8C%A3%E1%89%BD
የማታርፍ ጣት አር ጠንቁላ ወጣች
የማታርፍ ጣት አር ጠንቁላ ወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማታርፍ ጣት አር ጠንቁላ ወጣች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
19578
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%AD%20%E1%8A%A8%E1%8C%8D%E1%89%A1%20%E1%8C%8B%E1%88%BB%20%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%89%A1
ነገር ከግቡ ጋሻ ከእንግቡ
ነገር ከግቡ ጋሻ ከእንግቡ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
22556
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%8B%E1%88%9E%20%E1%8B%B4%E1%88%9E%E1%8A%AD%E1%88%AB%E1%88%B2%E1%8B%AB%E1%8B%8A%20%E1%8A%85%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%89%B5
የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ኅብረት
የጋሞ ዴሞክራሲያዊ ኅብረት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲ ነው። በምርጫ 2003 የተሳተፉ የኢትዮጵያ ፓርቲዎች የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች
21852
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%88%AD%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%89%A0%E1%88%9D%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%89%B3%E1%88%8D%20%E1%89%A0%E1%8A%A9%E1%89%A0%E1%89%B5%20%E1%8B%AB%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%8B%AD%E1%88%84%E1%8B%B5%20%E1%8B%AB%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%8B%AD%E1%88%9E%E1%89%B5
ያገር ልጅ በምን ይማታል በኩበት ያ እንዳይሄድ ያ እንዳይሞት
ያገር ልጅ በምን ይማታል በኩበት ያ እንዳይሄድ ያ እንዳይሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገር ልጅ በምን ይማታል በኩበት ያ እንዳይሄድ ያ እንዳይሞት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
38654
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%89%85%E1%8B%B0%E1%88%8B%20%28%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%8B%B3%29
መቅደላ (ወረዳ)
መቅደላ ወረዳ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በደቡብ ወሎ ዞን ከሚገኙ 24 ወረዳዎች አንዷ ስትሆን የወረዳዋ ርዕሰ ከተማ ማሻ ትባላለች። ማሻ ከደሴ 152 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ትገኛለች። ወረዳው በምሥራቅ ከተንታ ወረዳ፣ በምዕራብ ከደቡብ ጎንደር ዞን እና ከሳይንት ወረዳ፣ በሰሜን ከሰሜን ወሎ ዞን እና ከደላንታ ወረዳ እንዲሁም በደቡብ ከለጋምቦ እና ሳይንት ወረዳዎች ጋር ይዋሰናል። ህዝብ ቆጠራ አማራ ክልል የኢትዮጵያ ወረዳዎች
19008
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%8A%A8%E1%88%AD%20%E1%88%B2%E1%89%B2
ሶከር ሲቲ
ሶከር ሲቲ በጆሃንስበርግ፤ ደቡብ አፍሪካ የሚገኝ የእግር ኳስ ስታዲየም ነው። ሶከር ሲቲ የ2010 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ዋና ስታዲየም ሆኖ አገልግሏል። 94,700 መቀመጫዎች ያሉት ይህ ስታዲየም በአፍሪካ ትልቁ ነው። ደቡብ አፍሪካ
15168
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%8C%A5%E1%88%9D%E1%89%80%E1%89%B5%20%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%88%86%E1%8A%90%20%E1%89%80%E1%88%9A%E1%88%B5%20%E1%8B%AD%E1%89%A0%E1%8C%A3%E1%8C%A0%E1%88%B5
ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ
በአስፈላጊ ጊዜ ያልተገኘ ነገርን ለመግለጫ መደብ : ተረትና ምሳሌ
13249
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8B%AB%E1%88%8C%E1%8A%AD%E1%89%B2%E1%8A%AD
ዳያሌክቲክ
ዳያሌክቲክ በፍልስፍና ውስጥ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጠው ያስተሳሰብ አይነት ነው። ይህ ዘዴ በጥንቱ ግሪክ ሲሰራበት ቆይቶ በፈላስፋው ፕላቶ ለፅሁፍ በቅቷል። መሰረቱም፣ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የተለያዩ አስተያየት ያላቸው ሰወች እርስ በርሳቸው በመነጋገር ለመተማመን ከሚያደርጉት ጥረት የሚነሳ ነው። ይህ ከሬቶሪክ ይለያል፤ ምክንያቱም በሬቶሪክ አንድ ግለሰብ ብቻ ብዙ ጊዜ የወሰደ ንግግር በማድረግ የራሱን ሃሳብ ለሌሎች ማሳመኛነት ሲያቀርብ ስለሆነ ነው። እንግዲህ በዘመናት ሂደት የተለያዩ አይነት ዲያሌክቲ ዘዴወች ተነስተዋል። ከብዙ በጥቂቱ የማርክስ፣ ሄግል፣ ፕላቶ፣ ሶቅራጥስና የህንዶቹን ፍልስፍናወች ይጠቀልላል። መሪ ሃሳቦች የዲያሌክቲክ አስተሳሰብ እንዲሰራ አስፈላጊ የሆኑ መሪ ሃሳቦች (ዓለምን የመመልከቻ ዘዴወች ወይም ርዕዮተ አለሞች)፣ ከነዚህም 4ቱ ወሳኝ አስተሳሰቦች እኒህ ናቸው፦ 1)ሁሉም ነገር አላፊና የተወሰነ ነው፣ የሚኖረውም በጊዜ ወሰን ውስጥ ነው 2)ሁሉም ነገር ከተጻራሪ ሃይሎች ወይም ጎኖች ነው የተሰራው 3)ቀስ በቀስ የሚመጣ ለውጥ በስተመጨረሻ ከፍተኛ ለውጥ ያመጣል በዚህም አንደኛው ሃይል/ጎን ሌላኛውን ያሸንፋልና። (የመጠን ለውጥ የጥራት ለውጥ ያመጣል) 4)ለውጥ ክብ እየሰራ ሳይሆን የሚንቀሳቀሰው (መለት ለውጥ ወደ ነበርንበት ሳይሆን የሚመልሰን) እንደ ስፓይራል መንገደ እየከፈተ እና እያደገ ነው ሚሄደው የጥንቱ ዲያሌክቲክ የመካከለኛው ዘመን ዲያለክቲክ የሄግል ዲያሌክቲክ ይህ ታዋቂው ዘዴ ሲሆን በ3 ደረጃወች ተከፍሎ ይቀርባል። ይኸውም በመጀመሪያ ደረጃ ተናጋሪ ቴሲስ ወይም እርሱ እውነት ነው ብሎ ያሰበውን አስተያየት ያቀርባል። በዚህ ጊዜ ተቃውሞ አንታይ ቴሲስን ያስነሳል። በስተመጨረሻ ይህ የሚያሰነሳው ቅራኔ በ ሲንቴሲስ ( ውህደት ) ይረግባል። በዚህ መንገድ ዓለም በየጊዜው እየታደሰችና እየተለወጠች ትሄዳለች ማለት ነው። የጀርመኑ ሄግል ከላይ የተጠቀሰውን ዘዴ በሌላ መልኩ አስቀምጦታል። የመጀመሪያውን ሃሳብ ንጥር ሲለው ሁለተኛውን የንጥር ተቃራኒ እንግዲህ ከሁለቱ ተጨምቆ የሚወጣውን ደግሞ ተጨባጭ ብሎታል። ይህ የሄግል 3ቱ ቀመር ተብሎ ይታወቃል ፦- ንጥር- የንጥር ተቃራኒ - ተጨባጭ ። ለምሳሌ የህልውናን ዲያሌክቲክስ ሲገልጽ ፡ በመጀመሪያ ህልውናን በነጠረ ህልው ስናስቀምጥ ከባዶ ነገር ጋር ምንም ልዩነት የለውም ። ሁሉም ወደ መኖር የሚመጣ ነገር በሙሉ ወደ አለመኖር እየተጓዘ መሆኑን ስንረዳ (ለምሳሌ መኖርም መሞት እንደሆነ ስንረዳ) ያንጊዜ ህልውናና ባዶነት በመዋሃድ መሆን ይሆናሉ። በዚህ ምክንያት መሆን የ ንጥር ህልውና የሚያስከትለውን የባዶነት ተቃርኖ ያረግባል ማለት ነው። የካርል ማርክስ ዲያሌክቲክ የሮዘንፌልድ ዲያሌክቲክ
22326
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A9%E1%88%8E
ኩሎ
ኩሎ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። የኢትዮጵያ ብሔሮች
22633
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%8B%AD%20%E1%8A%A5%E1%8C%A3%E1%8A%95
ቀይ እጣን
ቀይ እጣን ወይም መቀር () የተክል ዝርያ ነው። ቀይ አበባ የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር በቆላ በድርቅ ሰፈሮች በተለይም በውጋዴን ይገኛል። የተክሉ ጥቅም በሰፊ በክርስትና ሆነ በእስልምና ሥነ ስርዓቶች ይጠቀማል። ከቅመሞች ጋር በትኩሳት ላይ እንደ ማስታገሻ ተጠቅሟል፣ ጢሱም ከዛር እንደሚጠብቅ ይታመናል። በሌሊትም ይጤሳል የኢትዮጵያ እጽዋት
40160
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AA%E1%8D%8B%E1%89%B5
ሪፋት
ሪፋት (ዕብራይስጥ: ) በኦሪት ዘፍጥረት 10:3 መሠረት የጋሜር ያፌት ፪ኛ ልጅ ነበር። በ፩ ዜና መዋዕል 1:6 ደግሞ ሲጠቀስ፣ በአንዳንድ ዕብራይስጥ ቅጂ ስሙ በስኅተት ዲፋት ይባላል። ፍላቪዩስ ዮሴፉስ እንዳሰበው፣ ሪፋት የወለዳቸው ብሄር «ሪፋትያውያን፣ አሁንም ጵፍላጎንያውያን የተባሉት» ነበር። ቅዱስ አቡሊደስ ደግሞ ሪፋት የ«ሳውሮማትያውያን» አባት አንደ ሆነ ጻፉ። ሪፋት ብዙ ጊዜ ከሪፋያዊ ተራሮች ጋር ግንኙነት እንዳለው ይታስባል። በጥንታዊ ግሪኮች ታሪክ ጸሐፍት ዘንድ በሪፋያዊ ተራሮች ግርጌ ሪፋያውያን፣ አሪምፋያውያን ወይም አሪማስፒ የተባለ ብሔር ይገኝ ነበር። እነዚህ ተራሮች መታወቂያ ባብዛኛው ጸሐፍት ዘንድ ከዑራል ተራሮች ሰንሰለት (በዛሬው ሩስያ) ጋር አንድላይ ነው። በመጽሐፈ ኩፋሌ ሰንሰለቱ «ራፋ» ይባላል። በአውጉስት ቪልሄልም ኖበል ሃልዮ ዘንድ፣ ሪፋት ቄልታውያንን ወለዳቸው። በፕሉታርክ መሠረት ቄልታውያን ከራፋ ተራሮች ወደ ስሜን አውሮፓ ተሻግረው ነበርና። በመካከለኛው ዘመን በአይርላንድ አፈታሪክ ደግሞ የአይርላንድና የስኮትላንድ ኗሪዎች ከሪፋት ወይም «ሪፋት ስኮት» (ስኮት ማለት እስኩቴስ) ተወልዱ። ለምሳሌ በጽሑፉ ሌቦር ጋባላ ኤረን በአንዳንድ ቅጂ መሠረት፣ በፌኒየስ ፋርሳ ፈንታ የጋሜር ልጅ «ሪፋት ስኮት» የእስኩቴስ ገዢ እና የጎይደሎች ወይም ሚሌሲያን ወላጅ ነበረ። ዋቢ ምንጮች የኖህ ልጆች
31100
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B1%E1%88%B5%E1%8A%A9%E1%88%B5
ቱስኩስ
ቱስኩስ በጣልያን አገር አፈ ታሪክ በጣልያን ሀገር የነገሠ ንጉሥ ነበር። የኦሲሪስ አፒስ ልጅ ጀግናውሄርኩሌስ ሊቢኩስ በአሁኑ ጀርመን አገር ሲያልፍ፣ የንጉሥ ጋምብሪቪዩስ ልጅ አራክሴስን አግብቶ ቱስኩስን ወለደ። ከዚህ በኋላ ሄርኩሌስ ወደ ጣልያን አገር ሄዶ በዚያ ለጊዜ ንጉሥ ሆነ። ሄርኩሌስ ልጁን ቱስኩስን ከዶን ወንዝ ዙሪያ በእስኩቴስ ጠራው፣ በደረሰም ሰዓት «ኮርሪቴስ» ወይም አልጋ ወራሽ አደረገው። በ1938 ዓክልበ. ግድም ሄርኩሌስ የጣልያን («ራዜና») ዙፋን ለቱስኩስ ትቶ ወደ ኢቤሪያ ሄደ። ከዚህ በፊት ሄርኩሌስ ልጁን ጋላጤስ በኬልቶች ላይ ሾሞ ነበር። በ1909 ዓክልበ. ግድም ቱስኩስ ሲኪሊያ ለወንድሙ ጋላጤስ ሰጥቶ ጋላጤስ በዚያ ገዛ። አኒዩስ ደ ቪተርቦ ባሳተመው «ቤሮሦስ» እንደሚለው፣ ይህ ቱስኩስ ሠልፍና የሥነ ሥርዓት ምስጢሮች ለራዜና ሕዝብ ለ«ያኒጌናስ» («የያኑስ ዘር») አስተማራቸው። በሮማይስጥ የራዜና ሕዝብ «ቱስኪ» ወይም «ኤትሩስኪ» (ኤትሩስካውያን) ተባሉ። የጣልያን አፈታሪካዊ ነገሥታት
21692
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%8C%A0%E1%88%A9%E1%89%B5%20%E1%88%B0%E1%88%AD%E1%8C%88%E1%8A%9B%20%E1%89%A0%E1%89%B5%E1%88%A8%E1%8A%9B
ያልጠሩት ሰርገኛ በትረኛ
ያልጠሩት ሰርገኛ በትረኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልጠሩት ሰርገኛ በትረኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
50920
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%80%E1%8B%AD%E1%88%89%20%E1%8B%88%E1%88%AD%E1%89%81
ሀይሉ ወርቁ
ሀይሉ ወርቁ በኢትዮጵያ ስነፅሑፍ ራሱን በራሱ ስነፅሑፍን በማስተማር ከአስር በላይ መፅሐፍትን የፃፈ ደራሲ ነው። በሦስት ቋንቋም ይፅፋል። ደራሲው ሐይሉ ወርቁ የአስራ አንድ መጽሐፍት ደራሲ፥ ላለፉት አስር ዓመታት በበርካታ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ጥናት አድርጎ ከአስር ባላይ መፅሐፍትን የፃፈ፣ በበርካታ አገራዊ ጥናቶች ላይ የተሳተፈ፣ የመጀመሪያው የአማርኛ ቃላት መሰብሰብ ፕሮጅክት የመራ እና እየሰራ ያለ፣ የውጪ ሐይሎች በኢትዮጵያ የሚሰሩትን የዳርስቶጵያ ፕሮጀክትን በጥናት በተደገፈ ሰነድ ያዘጋጀ እና በዚሁ ጥናት ላይ ተመስርቶም የፓቶጵያ ፍቅር የተሰኘ መፅሐፍ የፃፈ፣ የፒ.ኤች.ዲ ትምህርቱን እየተማረ ያለ ለአገር እና ለወገን ተቆርቋሪ፣ በሥራው ታታሪ ሰው ነው። ሞት በውክልና የመፅሐፊ አጠቃላይ ሁኔታ ሞት በውክልናመፅሐፍ ታሪክ ግጥም የተገጥመለት፣ ዘፈን የተዘፈነለት ድንቅ ታሪክ ነው። ሞት በውክልና በፍቅር ዘውግ የተፃፈ መፅሐፍ ሲሆን ፥ ልብን ትርክክ አድርጎ፣ አኧምሮን በማመራመር ፤ አንጀት የሚያላውስ ድንቅ የፍቅር ታሪክ ላይ የተፃፈ ነው ታሪካዊ መፅሐፍ ነው። ይህ ታሪክ በታገል ሰይፉ ተፅፎ፣ በሀይለየሱስ ግርማ ዜማ ስላዜመለት ሰው ታሪክ ብቻ አይደለም። ያ ሚስኪን ሰው ስላፈቀራት እና በስተመጨረሻ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ፤ ለሦስተኛ ጊዜ ሞተች ተብሎ ዕድርተኛው ቀብሩን ሊቀብር፣ በእአባቷ ግቢ ቢሰበሰብም፤ እሷ ግን ዛሬም እንደ ባለፈው መሞት አቅቷት ክፉኛ ተሰቃይታ፤ ቤተሰቡን እያሰቃየች ስለነበረች እና መሞት አቅቷት በጣዕረ ሞት ከተያዘች እነሆ ዛሬ ዘጠና አራተኛ ስላስቆጠረች ልዩ ሴት ነው። ይህን ባለ 256 ገፅ የሆነው መፅሐፍ፥ የአርታኦት ሥራው የሰራው ታዋቂው አርታኢ እና የፊልም ተዋናይ፣ የአማርኛ ቋንቋና ሥነጽሑፍ ምሩቅ ዳዊት (ዴቮ) ነው። አንድ ሰው ነበረ፤ የተለየ ልብ ያለው። አኧምሮውን ማዘዝ እና ማስቆም የሚችል ልብ። አኧምሮው ሲያስቆመው አካሉም እዛው ተገተረ። ያለ ተስፋ፣ ያለረዳት፣ እዛው እንድቆመ ፤ ለምን እንደሆነ ባላወቀው ምክንያት፣ ሁሉም ነገር በዙሪያው በፍጥነት ይለዋወጥ ነበር። ለተመለከተው ፊቱ ይናገራል፣ እሱ ለውጡ አልገባውም። እዛው በመንገዱ ዳር እንደቆመ መልኩ ጠፉ፣ ውበቱ ረገፈ። ዓመታት አለፉ። መንገደኛው ሁሉ ይህ ሰው ብቸኛ ነው ብሎ ያዝናል። እሱ ግን ለምን እንደታዘነለት፣ ነገሮችም ሁሉ እየተለወጡ መሆናቸውን አያውቅም። በዚያች ቦታ ለዓመታት ከመቆሙ የተንሳ፣ እርሱ የቦታው ምልክት ሆኗል። ሰው ሁሉ ቦታውን ለመለየት የተለየ ሥዕሎች እና ማስታወቂያ አላስፈልገውም። ሰዎች እሱን እዚያ ቦታ ላይ ለሲሶ ምዕተ ዓመት ያህል ዘመን የገተረው ጉዳይ ምን እንደሆነ አያውቁትም፣ ቢያውቁትም አይገባቸውም። ምክንያቱም ሰዎች ሁሉ እሱ ያለው ዓይነት ልብ የላቸውም ! ይህ መፅሐፍ ግን ስለእርሱ ሳይሆን፤ እርሱ ስለሚያውቃት፣ እና መኖርም መሞትም አቅቷት ስለምትሰቃይ ቤተልሔም ስለተባለች ሴት እንጂ። ሁሉም ገፀባህሪያት የየራሳቸው ቀለም አላቸው። ሞትን ለዘጠና አራት ቀናት የተዋጉትን ቀስ አገኘውን፣ ሰላቢዋ ፅጌ፣ ቀላብላባዋ ወ/ሮ ማንጠግቦሽ፣ የሰውን ሚስት ይዞ አሜሪካ በመግባት፣ ሰውን 32 ዓመታት መንገድ ላይ የገተረውን ይሀይስን …. ብቻ ሁሉንም ማንም መርሳት አይችል። አፃፃፉ ዘይቤ በልማዱ የልብ ወለድ ድርሰት ደራሲዎች ከፍ ወይም ዝቅ ብለው የሚገመቱት ለድርሰታቸው የሚፈጥሩት ታሪክ፣ ላንባቢዎች በሚሰጠው ትምህርት እና ታሪኩን በጥሩ አጻጻፍ አስጊጦ ለማቅረብ ባላቸው ችሎታ ነው። ላንባቢዎች አኧምሮ ትምርትን፣ ለልባቸው ደስታን የሚሰጥ ልብ ወለድ ድርሰት ጥሩ ድርሰት ይባላል። እንዲህ ላሉ ድርሰቶች ደራሲዎችም ትልቅ ደራሲዎች ይባላሉ። እኔ ይህች “ሞት በውክልና” ብዬ ሰይሜ ላንባቢዎች የማበረክታት ልብ ወለድ ድርሰት በታሪክዋም ሆነ ባጻጻፍዋ ጥሩ ድርሰቶች የሚባሉት በያዙት ደረጃ እንኩዋንስ ልትደርስ እንደማትቀርብ አውቃለሁ። ነገር ግን ብዙ ጥሩ ድርሰቶች ያልያዙት መልክት ላንባቢዎች ለማድረስ የተሰናዳች ስለሆነችና በተለይ የኢትዮጵያን አንባቢዎች ለሚያሳስቡ እስከ ዛሬ ድረስ መልስ ላላገኙ አንዳንድ ጥያቄዎች መልስ ሊሆኑ የሚችሉ አሳቦች ይዛ ስለምትቀርብ አንባቢዎች ሳይሰለቹ በማስተዋል እንዲመለከቱልኝ ተስፋ አደርጋለሁ። ሌሎች የደራሲው ሥራዎች በማስተዋል ወደ ባለጠኘት ማደግ የፓቶጵያ ፍቅር ምናሴ መናጢው እና የኢትዮጵያ መምህራን ዕብዱ አጥናፉ ወርቁ ዕጸ ሐበቅ እና ጭራ አልባዎቹ የነፍስ እናት እና ልጇ የዴልታው ጌታ የሁፐስ ፍቅር የጠፏ የአዲስ አበባ ሴቶች ዲ ሳንግዌ የመጨረሻው ወታደር ልጅ እና ሌሎች የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
20339
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8A%B3%E1%8A%95%20%E1%8A%A8%E1%8D%8E%E1%8A%A8%E1%88%A8%20%E1%8B%AB%E1%8B%B5%E1%8A%93%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD%20%E1%8A%A8%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%8B%88%E1%88%A8
እንኳን ከፎከረ ያድናል አምላክ ከወረወረ
እንኳን ከፎከረ ያድናል አምላክ ከወረወረ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ
31959
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%88%9B%E1%89%B5
ሐማት
ሐማት (አረብኛ፦ ሐማ) የሶርያ ጥንታዊ ከተማ ነው። የሶርያ ከተሞች
14971
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%20%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%88%A9%E1%89%B5%20%E1%88%88%E1%89%82%E1%8C%A5%20%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%88%AD%E1%8D%8B%E1%88%8D
ለእግር የፈሩት ለቂጥ ይተርፋል
ለእግር የፈሩት ለቂጥ ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለእግሩ የተጠየፈ ለቂጡ አተረፈ መደብ : ተረትና ምሳሌ
43851
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%88%9B%E1%8B%8A%E1%89%B5%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%88%A9
ሰላማዊት ገብሩ
ሰላማዊት ገብሩ ታዋዊ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ናት። የሥራዎች ዝርዝር ነጠላ ዘፈኖች «ቆንጆ መውደድ» የኢትዮጵያ ዘፋኞች‎
44547
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%88%88%E1%88%9E%E1%8A%95%20%E1%8B%B0%E1%88%B4%E1%89%B6%E1%89%BD%20%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%20%E1%8A%B3%E1%88%B5%20%E1%8D%8C%E1%8B%B4%E1%88%AC%E1%88%BD%E1%8A%95
የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ ፌዴሬሽን
የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1978 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሰለሞን ደሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
48206
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%88%AD%20%E1%8A%A4%E1%88%B5%20%E1%88%B3%E1%88%8B%E1%88%9D
ዳር ኤስ ሳላም
ዳር ኤስ ሳላም የታንዛኒያ ከተማ ነው። ከ1858 በፊት ስሙ «ምዚዚማ» ተብሎ ነበር። በ1965 ዓ.ም. ልዩ ምርጫ መሠረት፣ የታንዛኒያ መንግሥት መቀመጫ ከዳር ኤስ ሳላም ወደ ዶዶማ እንዲዛወር ታቅዶ ነበር። ሆኖም ቤተ መንግሥቱ በኦፊሴል መዛወሩ እስከ 1988 ዓ.ም. ድረስ ቆየ። ዛሬ ቢሆንም ብዙ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች በዳር ኤስ ሳላም ነው የተገኙ። የአፍሪካ ከተሞች
15978
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B5%E1%88%9D%E1%8A%95%20%E1%88%98%E1%88%8B%E1%8A%AD%20%E1%8B%AB%E1%8B%88%E1%8C%A3%E1%8B%8B%E1%88%8D
ስምን መላክ ያወጣዋል
ስምን መላክ ያወጣዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የአንድ ሰው ተግባር ከስሙ ጋር ሲገጥም ያንን ሁኔታ ለመግለጽ የሚያገለግል አባባል። መደብ : ተረትና ምሳሌ
14175
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%80%E1%88%9D%E1%88%8C%E1%8A%93%20%E1%88%99%E1%88%BD%E1%88%AB%20%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8C%A1%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
ሀምሌና ሙሽራ ሳይገለጡ ነው
ሀምሌና ሙሽራ ሳይገለጡ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
44393
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A4%E1%88%8D%E1%89%AD%E1%88%B5%20%E1%8D%95%E1%88%AC%E1%88%B5%E1%88%8A
ኤልቭስ ፕሬስሊ
ኤልቭስ ፕሬስሊ (እንግሊዝኛ፦ ) አሜሪካዊ ዘፋኝ፣ ሙዚቀኛ እና ተዋናይ ነበር። ጃንዩዌሪ 8 ቀን 1935 እ.ኤ.አ. ተወልዶ በኦገስት 16 ቀን 1977 እ.ኤ.አ. ሞተ። ስለአንጋፋነቱ ኤልቭስ ለወዳዶቹ «የሮክ ኤንድ ሮል ንጉሥ» በመባል ታውቋል። ከዚህም በላይ ወደ ተዋናይነትና የባሕል ምሳሌ ወደ መሆን ገብቶ ነበር። በፌብሩዋሪ 1 ቀን 1976 እ.ኤ.አ. እኩለ ሌሊት ኤልቭስና ጓደኞቹ በኤልቭስ የግል አውሮፕላን ገብተው ከቴነሲ እስከ ኮሎራዶ ድረስ በርረው «የቂል ወርቅ ዳቦ» ገዝተው በልተው ተመለሱ። ይህም «የቂል ወርቅ ዳቦ». አሰራር ኦቾሎኒ-ቅቤ ፣ የወይን መርማላታ እና የአሳማ ሥጋ ጥብስ አንድላይ ተቀላቅሎ በዳቦ ውስጥ ተበስሎ ነው። ይህ ድርጊት ዝነኛ ሆነለት። እንዲሁም ኤልቭስ የኦቾሎኒ በሙዝ ሳንድዊች ወይንም የኦቾሎኒና ሙዝ በአሣማ ጥብስ ሳንድዊች በጣም እንደ ወደደ ዝነኛ ነው። የአሜሪካ ዘፋኞች
32621
https://am.wikipedia.org/wiki/1929
1929
1929 ዓመተ ምኅረት ኅዳር ፳፩ - ክቡር ደጃዝማች ኃብተ ሥላሴ በላይነህ በአሌልቱ ሜዳ ላይ ሦስት ቀን ሙሉ ጦርነት አደረጉ፣ ከጠላት በኩል የኢጣሊያ ፋሽስቶች ፺፮ መኮንኖችና ወታደሮች ተግድለዋል። ታኅሣሥ ፩ - በብሪታንያ በንጉሡ የፍቅረኛቸውን ምርጫ ምክንያት በተከሰተው ቀውስ፥ ንጉሥ ኤድዋርድ ስምንተኛ ሥልጣናቸውንና ዘውዳቸውን መልቀቅ የሚያስችላቸውን ህግና ስምምነት ፈረሙ። ታኅሣሥ ፲፱ - በባሌ ጠቅላይ ግዛት ውስጥ ቡላንቾ (አርበጎና) የሚባል ሥፍራ ላይ ሙሴ ቀስተኛና ራስ ደስታ ዳምጠው ተገናኝተው ለሁለት ሰዓት ያህል ተወያዩ። ጥር ፲፪ - የፋሺስት ኢጣልያ የጦር ዓለቃ ማርሻል ግራትዚያኒ በራሡ መሪነት የራስ ደስታ ዳምጠውን ሠራዊት በሲዳሞ እና የደጃዝማች ገብረ ማርያምን ሠራዊት በባሌ ለመውጋት ዘመተ። ጥር ፲፫ - ጃንሆይ በእንግሊዝ በስደት ሆነው ወደ ኢየሩሳሌም ወደ እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ (በኋላ አቡነ ባስልዮስ) ጽላቱ ለምስካዬ ኅዙናን መድኅኔ ዓለም ቤተክርስቲያን እንዲልኩላቸው ደብዳቤ ላኩ። ጥር ፳፯ - የኢትዮጵያ መላክተኛ በብሪታኒያ አዛዥ ወርቅነህ የሹመት ማስረጃቸውን ለንጉሡ ኤድዋርድ 8ኛ አቅርበዋል። የካቲት ፲፪ - ግራዚያኒን ለመግደል በተደረገው ሙከራ የስንዱ ገብሩ ወንድም መሸሻ ገብሩ አሉበት በመባል ይታሰሱ ስለነበር ሰንዱ ወንድማቸውን ከአደጋ ለማዳን ሲሞክሩ በድጋሚ በፋሺስቶች እጅ ወደቁ። ጸሐፊው ተክለጻድቅ መኩርያ ደግሞ በዚህ ቀን ተማረኩ። የካቲት ፲፭ - ራስ ደስታ ቡታጅራ አካባቢ ላይ በትግራይ ተውላጅ ደጃዝማች ተክሉ መሸሻ ተያዙ። የካቲት ፲፮ - በግራትዚያኒ የሚመራ የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊት በዝዋይ አካባቢ የጦር አዝማቾቹን የራስ ደስታ ዳምጠውን እና የደጃዝማች በየነ መርዕድን አርበኞች ድል አደረጉ። ሁለቱም ኢትዮጵያውያን አዝማቾች ሕይወታቸውን በዚህ ዕለት ሰዉ። ኢጣሊያውያኑ ራስ ደስታን ከያዟቸው በኋላ በጥይት ደበደቧቸው። መጋቢት ፪ - በልሚ ወቼ ሞሹ የኢትዮጵያ አርበኞችና የፋሺስት ኢጣሊያ ወገኖች ጦር ውጊያ ሚያዝያ ፳፫ - አርበኛው ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ተማም ከሚባለው ሥፍራ ላይ በጠላት እጅ ተማረኩ። ሰኔ ፲ - አርበኛው በላይ ዘለቀ በዋሻ ተከበበ። ገና ያልተወሰነ ቀን፦ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ፍራንክሊን ሮዘቨልት በምርጫ ለሁለተኛ የ4 አመት ዘመን ተመለሱ። ኢንተርሊንጉዋ ሰው ሰራሽ ቋንቋ መጀመርያ ተፈጠረ። መስከረም ፲፮ - የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት የኔልሰን ማንዴላ የመጀመሪያ ሚስት የነበሩት ዊኒ ማንዴላ ተወለዱ። ጥቅምት ፳፩ - ቦናንዛ በሚባለው የአሜሪካ የቴሌቪዥን ትርዒት ላይ ሊትል ጆን ካርትራይትን ሆኖ በመጫወት በዓለም ስመጥሩነትን ያተረፈው ተዋናይ ማይክል ላንደን ሚያዝያ ፲፬ - አሜሪካዊው ተዋናይ ጃክ ኒከልሰን በኒው ዮርክ ከተማ ተወለደ። ሚያዝያ ፳ - የቀድሞው የኢራቅ ፕሬዚደንት ሳዳም ሁሴን አብደል ማጂድ አል ቲክሪቲ በዚህ ዕለት አል አውጃ በሚባል ሥፍራ ተወለዱ። ዕለተ ሞት የካቲት ፲፮ ራስ ደስታ ዳምጠው እና ደጃዝማች በየነ መርዕድ ነሐሴ ፳፯ - ዘመናዊውን የኦሊምፒክ ውድድር የመሠረቱት የፈረንሳይ ዜጋ ባሮን ፒዬር ደ ኩበርታ በሰባ አራት ዓመታቸው አረፉ።