input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
በሃገሪቱ በያዝነዉ ዓመት ብቻ ከ ሰዎች በላይ የግድያ ቅጣት ተፈጽሞባቸዋል።
|
በዓለማችን የሚገኙ ቀጭኔዎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን በመቀነሱ የመጥፋት ስጋት እንደተጋረጠባቸዉ የዓለም የተፈጥሮ ጥበቃ ማኅበር ገለፀ።
|
በመረጃዉ መሰረት በዓለም ዙርያ ያሉት ቀጭኔዎች ቁጥር ሺህ አይበልጥም።
|
የአሸባብ ታጣቂዎች ኤል አዴ የሚገኘዉን የጦር ሰፈር አጥቅተዉ አንድ መቶ የሚሆኑ ወታደሮችን ገድለናል ይላሉ።
|
የኬንያ ወታደሮች ስንብት የኬንያ መንግሥት የሟቾቹን ቁጥር ባይጠቅስም በፅንፈኛዉ ቡድን ጥቃት ላለፉ ወታደሮቹ ትናንትበብሄራዊ ደረጃ የመጨረሻዉን ስንብት አድርጓል።
|
የኬንያ ባለስልጣናት እስካሁን ፅንፈኛዉ ቡድን ድንገት በወታደሮቹ ላይ በሰነዘረዉ ጥቃት የሞቱትም ሆነ የተማረኩትን ቁጥር ይፋ አላደጉም።
|
የሀዘን እና ስንብት ሥርዓቱ የተደረገዉ በተጠቀሰዉ ስፍራ ህይወታቸዉን ካጡት አብዛኞቹ ወታደሮች በመጡባት ከናይሮቢ በስተምዕራብ በምትገኘዉ ኤልዶርት ከተማ ነዉ።
|
በሥነሥርዓቱ ላይ ፕሬዝደንት ዑሁሩ ኬንያታ ባደረጉት ንግግር አሸባብን ከፍተኛ ዋጋ ለማስከፈል ዝተዋል።
|
የወደቁት ሰዎች የእኛን ደህንነት ለመጠበቅ ከቤታቸዉ ብዙ ርቀዉ እጅግ በአስቸጋሪ ሁኔታ ዉስጥ ሲያገለግሉ ነበር።
|
እነሱን የገደሉ እነዚያ ፈሪዎች እያንዳንዳቸዉ ከያሉበት ታድነዉ ለፍርድ ይቀርባሉ።
|
ስነሥርዓቱ ከመጀመሩ በፊትም በሀዘን ለተጎዱት የሟቾቹ ቤተሰቦች የማፅናኛ እና የምክር አገልግሎት ተካሂዷል።
|
ኬንያ በጎርጎሪዮሳዊዉ ዓ ም ነዉ እስላማዊ ፅንፈኛ ታጣቂዎች ድንበሯን እየተሻገሩ በሀገር ጎብኚዎች ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት ለመከላከል በሚል ወታደሮቿን ወደሶማሊያ ያዘመተችዉ።
|
አሸባብ በወቅቱ ርምጃዋን በመቃወም በኬንያ ግዛቶች ዉስጥ ተጨማሪ ጥቃቶችን ለማድረስ ዝቶ ነበር።
|
ጥቃቱን ለመከላከል ኬንያ ድንበሯ ላይ ግዙፍ ግንብ ለማቆም አቅዳ ነበር።
|
ምንም እንኳን አሸባብ ከዋና ዋናዎቹ የሶማሊያ ከተሞችና መንደሮች ተገፍቶ ቢወጣም ቡድኑ አሁንም በደፈጣ ዉጊያ እና ጥቃቱን በመላ ሀገሪቱ ማድረሱን አላቋረጠም።
|
አሸባብ በተደጋጋሚ የሚያደርሰዉ ጥቃትም የአፍሪቃ ኅብረት ሰላም አስከባሪ ወታደሮች የሶማሊያ መንግስት ባለስልጣናት እና የዉጭ ዜጎች ላይ ያነጣጠረ ነዉ።
|
የሶማሊያ ፕሬዝደንት ኬንያ ትናንት በአሸባብ ጥይት ለወደቁ ወታደሮቿ ባካሄደችዉ የመታሰቢያ ሥርዓት ላይ የናይጀሪያ እና ሶማሊያ ፕሩዝደንቶች ተገኝተዋል።
|
እዚህ ኬንያ ዉስጥም ሆነ እዚያ በሶማሊያ ለምታደርጉት ለዚህ በጎነት ሶማሊያ ሁሌም ባለዕዳ እንደሆነች ትኖራለች።
|
በጋራ የምንዋጋዉ ይህን እኩይ ኃይል የሰብዓዊነት ጠላት ነዉ ድል እናደርጋቸዋለን።
|
ቀድሞ ድል አድርገናቸዉ ነበር በየቀኑም እያሸነፍናቸዉ ነዉ እናም በመጨረሻም በዚህኛዉ የዓለም ክፍል ድል እናደርጋቸዋለን።
|
ሽብርተኝነት ድንበር የለዉም ጎሳ የለዉም እንዲሁም ፍፁም ሃይማኖት የለዉም።
|
ፕሬዝደንት ቡሀሪ ፅንፈኞችን ድል ለማድረግ ሀገራቸዉ ከኬንያም ሆነ ከሌሎች የአፍሪቃ ሃገራት ጎን እንዲሁም ከዓለም ኅብረተሰብ ጋር በትብብር እንደምትቆም አመልክተዋል።
|
ሁላችንም ወደሽብር በሚያመሩት ባለመቻቻል ባህል ጥላቻ እና ፅንፈኝነት ላይ በጋራ መነሳት ይኖርብናል።
|
ፅንፈኝነት ላይም ጠንካራ አቋም ሊኖረን ይገባል ማንም ቢሆኑ እና የትም ቢገኙ አሸባሪዎችን መዋጋት አለብን።
|
በጥቃቱ ሁለት የቼክ ሪፓብሊክ ዜጎችን ጨምሮ አራት አገር ጎብኝዎችም መጎዳታቸዉን ታዉቋል።
|
የጋምቢያ ፕሬዚደንት አዳማ ባሮ መንግሥታቸዉ የቀድሞዉን ፕሬዚደነት ያህያህ ጃሜን ኃብት ለማጣራት አራት ግለሰቦችን ያካተተ አንድ አጣሪ ኮሚሽን ማዋቀሩን ገለፁ።
|
የወቅቱ የአፍሪቃ ኅብረት ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ አዉሮጳ የምታራምደዉ ፖለቲካ ገደብ እንዳያመጣ ሲሉ አስጠነቀቁ።
|
ድንበር በመዝጋቱ የሚያስከተለዉ የሰዎች ሕይወት መቅጠፍ ብቻ ነዉ ሲሉም አዉሮጳን አሳስበዋል።
|
የቻይና መንግሥት ቻይና ላይ ትችት የሰነዘሩት ሃገራት የቻይናን የሕግ ሉዓላዊነት እንዲያከብሩ ጠይቀዋል።
|
የጀርመን ፌዴራል መንግሥት የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ጃፓን አሻሽላ ያቀረበችዉን የሞት ቅጣት ብይን ክፉኛ ተቹ።
|
በኢንዱስትሪ ከበለፀጉት ሃገራት መካከል ጃፓን እንደ ዩናይትድ ስቴትስ የሞት ቅጣት መፈጸሟን የቀጠለች ሀገር ናት።
|
የኢጣልያ የፖለቲካ ቀውስ በኢጣልያ ባለፈው ሳምንት የተጀመረው ጥምር መንግሥት ምሥረታ ከተቋረጠ በኋላ ሀገሪቱ ጊዜያዊ ጠቅላይ ሚኒስትር ተሰይሞላታል።
|
በሀገሪቱ ምርጫ እስከሚካሄድ ይቆያል የተባለው ጊዜያዊ መንግሥት የኢጣልያ ምክር ቤትን ድጋፍ ካላገኘ መፍረሱ አይቀርም።
|
የስድሳ አንድ ዓመቱ ቴይለር እአአ ከሰኔ ዓ ም ወዲህ በእስራት ዘ ሄግ ይገኛሉ።
|
ብዙዎች ቴይለርን ተወዳዳሪ እንደሌላቸው ጭራቅ ይቆጥሩዋቸዋል አንዳንዶች የአፍሪቃ ሚሎሴቪች ይሉዋቸዋል።
|
ሌሎች ደግሞ በአፍሪቃ ከሚካሄዱት ብዙዎቹ ጦርነቶች ትርፍ ካካበቱት መካከል እንደ አንዱ ይመለከቱዋቸዋል።
|
አስራ አራት ልጆችና የልጅ ልጆች እንዳሉዋቸው የገለጹት ቴይለር ለስብዕና ፍቅር ያላቸውና ዕድሜአቸውን ሙሉ ለፍትህና ለትክክለኛ አሰራር የታገሉ መሆናቸውን ነው ያመለከቱት።
|
ሰዎች ሳይወግኑ በቴይለር አንጻር የተሰነዘረውን ክስ በትክክለኛ መንገድ እንዲመለከቱትም ግሪፊትስ አክለው ተማጽነዋል።
|
ብዙዎች በአንጻራቸው አስቀድመው ስለፈረዱዋቸው ሚስተር ቴይለር ጉዳያቸውን በሚያቀርቡበት ወቅት ብዙ ችግር እንደሚገጥማቸው ተረድተነዋል።
|
ይሁንና፡ ከህዝብ የምንጠይቀው የሚቀርቡ መረጃዎችን ባልወገነ መንገድ እንዲመለከቱና ቴይለር የሚሉትን እንዲያደምቱ ነው የምንጠይቀው።
|
ህጻናትን በውትድርና ተግባር የሚሰማሩበት ተግባር የቻርልስ ቴይለር ፈጠራ አይደለም።
|
ዘጠና አንድ በብዛት ከሲየራ ልዮንና ከላይቤርያ የመጡ ምስክሮችን አቅርበናልል።
|
ከነዚህም ሰላሳ ሰባቱ በቻርልስ ቴይለር እና በትዕዛዝ በሲየራ ልዮን በትዕዛዝ በተፈጸሙት አስከፊ የጭካኔ ተግባራት መካከል ግንኙነት መኖሩን መስክረዋል።
|
እና የተከሳሽ ጠበቆች ለዚሁ ለቀረበው ማስረጃ አንጻራዊ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
|
የቴይለር ጠበቃ ግን ደምበኛቸው ራሳቸውን ከቀረበባቸው ክስ ነጻ እንደሚያወጡ በርግጠኝነት ተናግረዋል።
|
ምንም እንኳን ምስክሮቻችን አደጋ ላይ ሊወድቁ ቢችሉምና ለወደፊቱ ስጋት ቢኖራቸውም ቃላቸውን ለመስጠት ፈቃደኟ በመሆናቸው በጣም ተደስተናል።
|
በሲየራ ልዮን ለተካሄደው የጭካኔ ተግባር ቻርልስ ቴይለር ብቸኛው ተጠያቂ አለመሆናቸው ይታወቃል።
|
በዚህ አካባቢ ለብዙ ጊዜ ትልቅ ስልጣን ያላቸው ግለሰቦች ቅጣት ይደርስብናል ብለው አይሰጉም ነበር።
|
አሁን በልዩው ፍርድ ቤት አማካይነት አሁን ይህንን አሰራር ቀይረናል።
|
በዚህ ሀገር ወንጀልን በመታገሉ ረገድ ትልቅ መሻሻል እያደረግን እንገኛለን።
|
የቻርልስ ቴይለር ጠበቃ ምስክሮቹን የሚያቀርብበት ጊዜ ከስድስት እስከ ዘጠኝ ወር ሊወስድ እንደሚችል ተገምቶዋል።
|
የቀድሞው የላይቤርያ ፕሬዚደንት ቻርልስ ቴይለርም ጠበቆቻቸው ከቀረበባቸው ክስ ነጻ እንደሚያደርጉዋቸው እርግጠኛ መሆናቸው ተገልጾዋል።
|
ይህ ተስፋቸው ገሀድ መሆን መቻሉ ግን እስኪታወቅ ድረስ ገና ብዙ ወራት ማለፋቸው እንደማይቀር ነው ከፍርድ ቤቱ አካባቢ የተገኙ ምንጮች የሚያመለክቱት።
|
የፈረንሣይ ፖሊስ የካሌ ስደተኞች ላይ ጥቃት እና በደል በመፈጸም ስደተኞች ላይ የሚረጭ አቃጣይ ንጥረ ነገርም ይጠቀማል የሚል ነው ክሱ።
|
የፈረንሣይ መንግሥት በሀገር ውስጥ ሚንሥትርሩ በኩል በሰብአዊ መብት ተሟጋቾች የቀረበበትን ክስ እና ውንጀላዎች በጽሑፍ መግለጫ አስተባብሏል።
|
ተጨባጭ መረጃ እንኳን ባይገኝም የኃይል አጠቃቀም እና ሕግን መተላለፍ እንዲሁም የሥነ ምግባር ጥሰት የመኖሩን ትክክለኛነት ማረጋገጡን ግን በዘገባው ላይ አመልክቷል።
|
የአንድነት ፓርክ ጉብኝት መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
አቶ መለስ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ወደ ገደማ ሚሲዮኖች አሏት።
|
አሁን ጥሪ የተደረገላቸው ሰራተኞች ከአንድ የተወሰነ ቦታ የተጠሩ እንዳልሆኑ አቶ መለስ ጨምረው ተናግረዋል።
|
ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲፕሎማቶች ስልጠና ተሰጥቷቸው በተለያዩ ኤምባሲዎች ለሥራ መመደባቸውን አስታውቋል።
|
የተቋሙ አጠናሁት ያለው መዋቅር በጠቅላይ ምኒስትሩ ጸድቆ በቅርቡ የዲፕሎማቶች ዳግም ምደባ እንደሚደረግም አክሏል።
|
ኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኛ ህጻናትና የጤና ሥርዓቱ በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎቱ ለኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ሕጻናት ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ተገለጠ።
|
ከሕጻናት ማሳደጊያ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ ለአካል ጒዳተኞች የጤና ሥርዓት በአዲስ መልክ እየተዘረጋ መሆኑም ተገልጧል።
|
የጤና ሥርዓትና አካል ጉዳተኞች ህጻናት በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎቱ ለኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ሕጻናት ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ተገለጠ።
|
ቢሊዮን ኪዩቢክ ውኃ በየዓመቱ ይልቀቅ የሚለው ሃሳባቸው የሚሆን ነገር አይደለም አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
የአዉሮጳ ኅብረት አባል ሃገራት መሪዎች ከትናንት ከቀትር በኋላ አንስቶ እስከዛሬ ያካሄዱትን የሁለት ቀናት ጉባኤ አጠናቀቁ።
|
የ ዓም የኢትዮጵያ እቅዶችና ተግዳሮቶቻቸው ኢትዮጵያ ን ሸኝታ አዲሱን ን ከተቀበለች ሁለተኛ ሳምንቷን አገባደደች።
|
የፀረ ሽብር ሕግ አጠቃቀም ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ኢትዮጵያ የኑሮና የገቢ ልዩነት በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ በሀብታምና በድሃ መካከል ያለዉ የኑሮ ልዩነት እየሰፋ መጥቷል ተባለ።
|
ኢትዮጵያ የእሳት አደጋ በመርካቶ በዛሬዉ ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ መርካቶ የገበያ ስፍራ የእሳት አደጋ መድረሱ ተሰማ።
|
የእሳት አደጋ በመርካቶ እሳቱን ለማጥፋት የእሳት አደጋ ሠራተኞችና ተሽከርካሪዎች በርከት ብለዉ ቢሰማሩም መንገዱ ጠባብ በመሆኑ ሁሉንም ማስተናገድ እንዳልቻለም ዘጋቢያችን ገልጾልናል።
|
የብሔራዊ ፈተና ዝግጅት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
በኦሮሚያ የተጠራው አድማ መወያያ ሆኗል ኦሮሚያ ያለፈውን ዓመት እዚህም እዚያም በሚገነፍሉ ተቃውሞዎች ስትናጥ ነበር ያሳለፈችው፡፡
|
ሆኖም አሠሪዎች በክፍት የሥራ ቦታቸው የፈረንሳይ ዜጋ መቅጠር ያልቻሉበትን ምክንያት ማስረዳት ይኖርባቸዋል።
|
የፈረንሳይ የስደተኞች ረቂቅ ሕግ ፈረንሳይ የውጭ ዜጎችን ለሥራ በኮታ ወደ ሃገርዋ የማስገባት እቅድ እንዳወጣች መንግሥት በቅርቡ አስታውቋል።
|
ይኽው የኮታ አሠራር በመጪው ዓመት በሃገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ሥራ ላይ ይውሏል ተብሏል።
|
የሠለጠነ የውጭ ባለሞያን ወደ ፈረንሳይ የማስገባቱ እቅድ ከቀኝ ጽንፈኞች እና የውጭ ዜጎች ፈረንሳይ መግባታቸውን ከሚቃወሙ ወገኖች ተቃውሞ እየቀረበበት ነው።
|
ዝርዝሩን የፓሪስዋ ዘጋቢያችን ሃያማኖት ጥሩነህ በዛሬው አውሮጳ እና ጀርመን ዝግጅታችን ታቀርብልናለች።
|
የተመድና የዓለም ሠላም መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ዩክሬን የምሥራቅ ምዕራቦች መሻኮቻ ሀገር ባለፉት አስምስት ወራት ብቻ ከሁለት ሺሕ በላይ ሰዉ ሞቷል።
|
በስንዴ ምርቱ ከዓለም የታወቀዉ ግዛት በነፋሻ አየሩ የሚወደደዉ ያ ግዛት እየጠፋ ነዉ።
|
የሩሲያና የዩክሬን መሪዎች እንደ ወዳጅ እየተጨባበጡ ለመደራደር ለማደራደር ቃል እየገቡ እንደ ጦረኛ ወታደሮቻቸዉን ያዋጋሉ።
|
የዋሽግተን ብራስልስ ተሻራኪዎች ሩሲያ ጦር ማዝመቷን እያወገዙ እሩሲያ ድንበር ጥግ ጦር ያሰፍራሉ።
|
እንደ ጦርኛ ጦር እያሰፈሩ እንደ ሠላም ወዳድ ዩክሬንን የሚያብጠዉ ዉጊያ በድርድር መፈታት አለበት ይላሉ።
|
የናትሴ ጀርመን ጦር ፖላንድን መዉረሩን ለመበቀል ብሪታንያና ፈረንሳይ በጀርመን ላይ ጦርነት ካወጁ እነሆ ዛሬ ሰባ አምስተኛ ዓመቱን ደፈነ።
|
የዓለምና ሁለተኛዉ የተባለዉን ያን ዘግናኝ ጦርነት በድል አድራጊነት ካተጠናቀቁት እዉቅ የዓለም መሪዎች አንዱ የሶቬት ሕብረቱ ጆሴፍ ስታሊን አንድ አባባል ነበራቸዉ።
|
የኪየቭና ኪየቭን የሚደግፉት የምዕራብ ፖለቲከኞች ባንፃሩ የፑቲንዋ ሩሲያ ሥለ ዩክሬን የምትከተለዉን ምርሕ ከስታሊኗ ሶቬት ሕብረት መርሕ እርምጃ ጋር ያመሳስሉታል።
|
የሩሲያ ወታደሮችን እንቅስቃሴ የሚያሳይ የሳተላይት ፎቶ ግራፍ አለ የሚል ዘገባ ነበር።
|
በተጨባጭ ግን በኮፒዉተር የተሠራ ጨዋታዎች መሆናቸዉንና ያ ምሥል ከዚያ የተወሰደ መሆኑ ተረጋግጧል።
|
የሠላም ሂደት እንዲጀመር በሚጥሩት በዩክሬንና በሩሲያ ጦር ሐይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሞች መካከል የምክክር መርሐ ግብር ለማዘጋጀት ተስማምተናል።
|
ወደ ጋራ የተኩስ አቁም ሥምምነት የሚደረገዉን ሽግግር ለማፋጠን በሰወስትዮሹ አገኛኝ ቡድን አማካይነት ምክክር እናደርጋለን።
|
አነሱ የቡድኑ አባላት የጋራ የሆነዉ የተኩስ አቁም የመቆጣጣሪና የማጣሪያ መርሐ ግብራቸዉን እንደሚያቀርቡ ተስፋ አለን።
|
ሚንስክ ላይ ሥለሠላም ድርድር ለመናገር በስታሊን ሥልት ዉጪ ጉዳይ ሚንስራቸዉን ያልጠበቁት ፖሮሼኮ ብራስልስ ላይ ተቃራኒዉን ለማለትም መከላከያ ሚንስትራቸዉን አልጠበቁም።
|
ለሠላም የተጠናከረ ዓለም አቀፍ ጥረት ቢደረግም እና ከፍተኛ ጉጉት ቢኖረንም ዩክሩን ባሁኑ ሰዓት የዉጪ ወረራና የሽብር ሠለባ ሆናለች።
|
ከነሐሴ ሃያ ሰባት ጀምሮ ደግሞ በሺ የሚቆጠሩ የዉጪ ወታደሮችና በመቶ የሚቆጠሩ ታንኮች ዩክሬን ግዛት ዉስጥ ሰፍረዋል።
|
ይሕ ለዩክሬን ብቻ ሳይሆን ለመላዉ አዉሮጳ ሠላምና መረጋጋት ሲበዛ አደገኛ ነዉ።
|
ግን ለሐያላኑ ግልፁ ሐቅ ሕቅታ ለሠላም መሆን የነበረበት አለመሆኑ ወይም አለማድረጋቸዉ መኩሪያ የሆነ ነዉ የመሠለባቸዉ።
|
ባለፈዉ ማክሰኞ በሚንስኩ ጉባኤ የተካፈሉት የአዉሮጳ ሕብረት የዉጪ ግንኙነት ሐላፊ ወይዘሮ ካትሪን አሽተን ጉባኤዉ ጦርነቱ የሚቆምበትን ብልሐት መቀየሱን አስታዉቀዉ ነበር።
|
ዉጊያዉ የሚቆምበትን መንግድ ለመፈለግ በጣም ወሳኝ በሆነዉ በሠላምና በፀጥታ ጉዳይና የአዋሳኝ ድንበር አካባቢዎችን ደሕንነት በማረጋገጡ ላይ ።
|
እኛ አዉሮጳ ሕብረት ዉስጥ ያለነዉ ከሩሲያ ጋር መጋጨቱን አንፈልገዉም።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.