input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ሺህ ሰዎች ደግሞ ከሀገር መሰደዳቸዉን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዘገባ ያመለከታል።
|
አውሮጳ ጀርመን በአውሮጳ ኮሮና የያዛቸው ቁጥር ጨምሯል እስካሁን ከ ሺህ በላይ ሰዎችን የገደለው የኮሮና ተህዋሲ በመላው ዓለም መሰራጨቱ ቀጥሏል።
|
በ ሃገራት በተዛመተው በኮሮና ተህዋሲ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወደ ሺህ ተጠግቷል።
|
በኔዘርላንድስ በኮሮና የመጀመሪያ ሰው መሞቱን የሀገሪቱ የጤና ባለሥልጣናት ዛሬ አስታውቀዋል።
|
እስካሁን ከ ሺህ በላይ ሰዎችን የገደለው የኮሮና ተህዋሲ በመላው ዓለም መሰራጨቱ ቀጥሏል።
|
የጀርመን የበሽታዎች መቆጣጠሪያ መሥሪያ ቤት ትናንት ምሽት የኮሮና ተህዋሲ ያለባቸው ቁጥር ከ በላይ ነው ሲል ነበር ያስታወቀው ።
|
ከ ቱ የጀርመን ፌደራል ግዛቶች ተህዋሲው በ ቱ ተገኝቷል።
|
እስካሁን ኮሮና ያልተገኘባት የማዕከላዊ ጀርመንዋ ፌደራል ክፍለ ግዛት ዛክሰን አንሃልት ብቻ ናት።
|
የምዕራብ ጀርመኑ ግዛት ኖርድ ራይን ቬስት ፋለን በጀርመን ኮሮና በተገኘባቸው ሰዎች ብዛት ቀዳሚውን ስፍራ እንደያዘ ነው።
|
በደቡብ ጀርመኑ በባድንቩርተምበርግ ፌደራዊ ክፍለ ሃገር እንዲሁም በባቫርያ ግዛት በኮሮና ተህዋሲ የተያዙ ሰዎች እንዳሉም ተገልጿል።
|
በሴኔጋል በተህዋሲው የተያዙ የውጭ ዜጎች እንዳሉ ሲገለጽ ደቡብ አፍሪቃ አንድ ናይጀሪያም አንድ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ይገኙባቸዋል።
|
ብሔራዊ የሥነ ልክ እና የልኬት ደረጃ በኢትዮጵያ አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ለሰብል ስጋት ሆኗል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
አውሮጳ ጀርመን የጀርመን የበጀት ክርክር የጀርመን ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በበጀት ጉዳይ ከሰሞኑ መክሯል።
|
በክርክሩ ወቅት የአውሮጳ የልማት ፖሊሲ ስኬታማ እንዳልሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለልማት ርዳታ የሚመደበው ገንዘብም ስደትን እንዳላስቆመ ተጠቅሷል።
|
በዚህ ምክንያትም ለልማት የሚደረገው ርዳታ አዲስ መልክ ሊይዝ ይገባል የሚል ሃሳብ አቅርቧል።
|
የልማት ርዳታ አጠቃቀምና ስልት ትኩረት ይሻል የስደተኞች ቁጥር ከዕለት ወደ ዕለት መጨመርአውሮጳን በጥቅል ጀርመንን ደግሞ በግል ዛሬም ከማሳሰብ አልቦዘነም።
|
በልማት ስም ርዳታ ከሚቀበሉ የአፍሪቃ ሃገራት የሚሰደዱት ወጣቶች ጉዳይ አሁንም መነጋገሪያ ነው።
|
የጀርመን ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማለትም ቡንደስታኽ ስለቀጣይ በጀት ጉዳይ ሲከራከር የልማት ርዳታ እና ያላባራውን የስደተኞች ፍልሰት አንስቶ ተከራክሯል።
|
የአዉሮጳ ሁለተኛው ትልቅ ተግባር ስደተኞችን እንዴት መቆጣጠር እና መያዝ ይቻላል የሚለውን ጥያቄ ነው።
|
ስለዚህም ፍሮንቴክስን ማቋቋማችን ትክክል ነበር ግን ደግሞ ፖሊሶች ብቻ ባሉት ፍሮንቴክስ ሰፊዉን የአውሮጳ የውጭ ድንበር ከዳር እስከዳር መጠበቅ አይቻልም።
|
ስለዚህ ለወደፊት ፍሮንቴክስን ማጠናከር እና ተገቢዉንም መሣሪያ ባግባቡ ማቅረቡ ትልቁ ሥራ ይሆናል።
|
ጀርመንም በዚህ በኩል የበኩሏን አስተዋፅኦ እንደምታደርም ለምክር ቤቱ አባላት አስረግጠው ተናግረዋል ሜርክል።
|
በዚህ ምክንያት ለምሳሌ በዮርዳኖስ ለሚገኙ ተሰዳጆች የምግብ አቅርቦት በመስተጓጎሉ ሰዎች ወደሌላ አካባቢ እንዲሰደዱ ማስገደዱንም ጠቅሰዋል።
|
አለበለዚያ ጓዲት እና ጓዶች የመንግሥት የገንዘብ ድጎማም ሆነ የኤኮኖሚ ልማት ብቻውን የትም አያደርስም።
|
ይህ ሲባል ግን አሉ ሜርክል የልማት ርዳታን ከሰብዓዊ ርዳታ ጋር ማቀላቀል ወይም አንዱን በሌላው መተካት ማለት አይደለም።
|
ይልቁንም የምንሰጠው የልማት ርዳታ እና የምንጠቀመው ስልት የሚፈለገውን ውጤት ለማስገኘት በቂ ነወይ ብለን መጠየቅ አለብን ብለዋል።
|
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሰላም ኖቤል ተሸላሚ በመሆናቸው መደሰታቸውን አንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ።
|
የበሽታው መዛመት ያሳሰበው የዓለም የጤና ድርጅት ክትባት ወደ ኢትዮጵያ መላኩን አስታውቋል።
|
ርጥበት ባለበት ሞቃት አካባቢ የሚገኘው እና በትንኝ አማካኝነት የሚተላለፈው የቢጫ ወባ ተሐዋሲ ከያዛቸው ታማሚዎች ስምንት በመቶውን እንደሚገድል ነው የሚነገረው።
|
በየዓመቱም በመላው ዓለም ሺህ የሚሆኑ ሰዎችን እንደሚያጠቃ እና ሺህ ያህሉን እንደሚፈጅም መረጃዎች ያመለክታሉ።
|
የበሽታው ምልክት ትኩሳት ራስ ምታት የጡንቻ ሕመም ማቅለሽለሽና ማስመለስ እንዲሁም ድካምን ይጨምራል።
|
ድርጅቱ ለሰራተኞቹ በሚያሰራጨዉ የደሕንነት ማስጠንቀቂያ እንዳለዉ አደጋዉ የደረሰባቸው አዉቶብሶች የሠላም ባስ ኩባንያ ነበሩ።
|
የቁልቢ ገብርኤልን አመታዊ በዓል የሚከብሩ ምዕመናን አሳፍረዉ ከአዲስ አበባ ወደ ቁልቢ በመጓዝ ላይ በነበሩ አውቶቡሶች ላይ ጥቃት ተፈፅሟል ተባለ።
|
ተቃዋሚዎቹ መንገደኞቹን በማስወረድ አራቱን አውቶቡሶች በድንጋይ መደብደባቸውን እና የአብዛኞቹ መስታወቶች መውደማቸውን ማስታወሻው ገልጧል።
|
ተቃዋሚዎቹ አውቶቡሶቹን በእሳት ከማጋየታቸው በፊት ወታደራዊ ኃይል ደርሶ እንደበተናቸውም አትቷል።
|
አውቶቡሶቹ በወታደራዊው ኃይል ታጅበው ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል ተብሏል።
|
ሰላም ስካይ እና ኢትዮ ባስ ከተባሉት ውጪ ሌሎች በነፃነት ይጓዙ እንደነበር ይኸው ማስታወሻ አትቷል።
|
ነጋሽ መሐመድ ዮሐንስን ዛሬ ከቀትር በኋላ በስልክ አነጋግሮት ነበር።
|
በፌስ ቡክ መገናኛ መረብ ምታቀርባቸዉ ሙዚቃዎችዋ ከ ሺህ በላይ ተከታዮችንም አፍርታለች።
|
ይሁንና የሕዝባዊ አመፁ መንፈስ ከስሜቱ ያልጠፋዉ ወጣት ወደ አደባባይ እንዲወጣ የሚደረግለት ጥሪ እየተጠናከረ ነዉ።
|
በተቃዉሞ ሠልፉና በጥሪዉ መሐል ሰዎች መገደላቸዉ ፅንፈኞች ሠላማዊዉን ትግል ለራሳቸዉ አላማ ይጠቀሙባታል የሚል ሥጋት አስከትሏል።
|
ባለፈዉ ሐሙስ ካስሪን አዉራጃ በተነሳ ጠብ አንድ ፖሊስ ተገድሏል።
|
የቱኒዚያ የሐገር ዉስጥ ጉዳይ ሚንስቴር እንደሚለዉ ግጭት ባየለበት ሠልፍ ላይ ፅንፈኞችም ተካፍለዉ ነበር።
|
ፅንፈኞች ሠላማዊዉን ተቃዉሞ ለዓላማቸዉ ስኬት ሊጠልፉት እንደሚችሉ መገናኛ ዘዴዎችም ሲያስጠነቅቁ ነበሩ።
|
ሐሙስ የፖሊስ ነብስ የጠፋበት የተቃዉሞ ሠልፍ የተቀጣጠለዉ አንድ የ ወጣት ባለፈዉ ሳምንት ቅዳሜ መሞቱ ነበር።
|
ከቀጣሪዉ መስሪያ ቤት የማስታወቂያ ሠሌዳ ሲመለከት ሥሙን ካመልካቾች ሥም ዝርዝር ዉስጥ ያጣዋል።
|
ሥሙ በመሠረዙ የበገነዉ ወጣት እዚያዉ ካስሪን አገረ ገዢ ሕንፃ አጠገብ ከሚገኝ የኤሌክትሪክ ምሰሶ ላይ ወጣ።
|
የምሥራቅ ቱኒዚያይቱ አዉራጃ ካስሪን ከመሐመድ ቡአዚዟ ከተማ ሲዲ ቦዉዚድ ብዙ አትርቅም።
|
ቡአዚዚ ያቀጣጠለዉ ሕዝባዊ አመፅ የቱኒዚያን የረጅም ዘመን ገዢ ከሥልጣን አስወግዷል።
|
የተቃዉሞ ሠልፉ የሚጠበቅ ነበር ይላሉ የቱኒዚያ የምጣኔ ሐብትና የማሕበራዊ መብት ማሕበር ሊቀመንበር አብዱረሕማን ሔድሒሊ ወጣቱ ብዙ ጠብቆ ነበር።
|
የዶቸ ቬለዉ የመግሪብ አካባቢ የፖለቲካ ተንታኝ ሞንሴፍ ስሊሚ ደግሞ መንግሥት በመተቸት ጠንከር ይላሉ።
|
የዛሬ አምስት ዓመት የቤን ዓሊን መንግሥት ከሥልጣን ያስወገደዉ ወጣት ሁሉንም ሲያጣ አደባባይ ቢወጣ አይደንቅም ባይ ናቸዉ ስሊሚ።
|
ተቃዉሞዉ ካስሪን ይበርታ እንጂ ላ ፕሬስ የተባለዉ የቱኒዚያ ጋዜጣ እንደዘገበዉ በሁሉም የሐገሪቱ ክፍሎች እየተዛመተ ነዉ።
|
የቱኒዚያ መንግሥት ዘግይቶም ቢሆን ለወጣቶቹ ጥያቄ መልስ ያለዉን ዕቅድ አስተዋዉቋል።
|
የፖለቲካ ተንታኝ ሚንሴፍ ስሊሚ ይሕ በቂ አይደለም ባይ ናቸዉ።
|
የቱኒዚያ ፖለቲከኞች የርስ በርስ ሽኩቻቸዉን አቁመዉ ችግሩን መፍታት አለባቸዉ።
|
የፖለቲካዉ መደብ በግል ጥቅሙ የታሠረ ለመሆኑ ገዢዉ ፓርቲ ኒዳ ቱኒስ በግልፅ ያመለክታል።
|
የቱኒዚያ ተማሪዎች ማሕበር መሪ ዋኤል ኑርም የመንግሥትን የሥራ ፈጠራና የቤት ዕቅድ ዉድቅ አድርጎታል።
|
ጠቅላይ ሚንስትር ሐቢብ ኢስድ ለወጣቱ ጥያቄ ሁነኛ መፍትሔ ካልሰጡ ሥልጣን መልቀቅ አለባቸዉ ባይ ነዉ።
|
የወጣቶቹ ተቃዉሞ ለፅንፈኞች በር ይከፍታል የሚለዉ ሥጋትም እየናረ ነዉ።
|
ላ ፕሬስ እንደዘገበዉ በተለይ ማዕከላዊ ቱኒዚያ ዉስጥ ያደፈጡ ፅንፈኞች ተቃዉሞዉ በማጋጋም በቅጡ ያልጠናዉን የመንግሥን መዋቅር ለማናጋት መሞከራቸዉ አይቀርም።
|
ስሊሚ ሥጋቱን ለማስቀረት መፍትሔ የሚሉት አሁንም በመንግሥት እጅ ነዉ።
|
መንግሥት ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ ሥርዓቱ ለቱኒዚያ ወጣቶችን ችግር ለማቃለል ፖለቲካዊ ፍቃደኝነቱ ያላቸዉ መሆኑን ማሳየት አለባቸዉ።
|
ሃላፊው ክልከላው በህግ ጥበቃ ሥር ስለ ሚገኙ ዜጎች በህገ መንግሥቱ የተደነገገውን አንቀፅ የሚጥስ መሆኑን ተናግረዋል ።
|
የአዴፓ መግለጫ የአማራ ክልል መሪ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አዴፓ ባለፈው ሳምንት በክልሉ አመራሮች ላይ የደረሰውን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት መግለቻ አወጣ።
|
ድርጅቱ በመግለጫው ምንም እንኳን የድርጅቱ አመራር አካላትን በሞት ቢነጠቅም ኃይሉ እና አንድነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
|
ድርጊቱን የፀጥታ ሓይሉና ህብረተሰቡ ያከሸፈው መሆኑን የጠቀሰው መግለጫው በዚህም ድርጊቱን ለማክሽፍ የተባበሩትን ሁሉ አመስግኗል፡፡
|
የሙኒክ የፀጥታ ጉባኤ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የዓርብ የካቲት ቀን ዓ ም ሙሉ ሥርጭት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ለዚህም ዘገባው በዓለም የነዳጅ እና የማዕድናት ዋጋ መቀነስ እንደ ምክንያት ጠቅሶዋል።
|
መሬት ወስደው ወደ ስራ ያልገቡ ባለሀብቶች ፈቃድ መሰረዙን ኤጀንሲው አመልክቷል፡፡
|
ቅሬታ ካቀረቡ ባለሀብቶች መካከል ቱ ቅሬታቸው ተቀባይነት አግኝቶ በማስጠንቀቂያ እንዲታለፉ መደረጉንም ታውቋል፡፡
|
ይሁን እንጂ አሁን አሁን መነቃቃቶች እየታዩ እንደሆነ አቶ አዕምሮ ተናግረዋል፡፡
|
በዋናነት እርምጃው የተወሰደባቸው መሬት ወስደው ወደ ስራ ያልገቡ ስራ ጀምረው አቋርጠው የጠፉና አስፈላጊውን ግብር በወቅቱ ያልከፈሉ ናቸው ብለዋል፡፡
|
እንደ አቶ አዕምሮ ገለፃ ፈቃዳቸው ከተነጠቀባቸው ባለሀብቶች መካከል ቱ ከልማትባንክና ከንግድ ባንክ ብድር ያለባቸው ናቸው ነው ያሉት፡፡
|
ቅሬታ ካቀረቡ ባለሀብቶች መካከል ቱ ቅሬታቸው ተቀባይነት አግኝቶ በማስጠንቀቂያ የታለፉ መሆናቸውንም አስረድተዋል፡፡
|
ወደ የሚሆኑ ባለሀብቶች በምግብ ሰብል በቅባት እህል በጥራጥሬ በጭረት ተክል ልማት በተለያየ ደረጃ ተሰማርተው እየሰሩ እንደሆነ አቶ አዕምሮ አመልክተዋል፡፡
|
ኤጄንሲው እርምጃውን ለመውሰድ የተገደደው ባለሀብቶቹ ወደስራ አንዲገቡ በተደጋጋሚ የተደረገላቸውን ጥሪ ባለመቀበላቸው እንደሆነም ተናግረዋል።
|
በባለሃብቶች ተይዞ የነበረው መሬት ወደ ክልሉ የመሬት ባንክ እንዲመለስ የተደረገ ሲሆን ብድር ያለባቸው መሬቶችን ለጊዜው በልማት ባንክ እንዲተዳደሩ መደረጉን አስታውቀዋል።
|
ኢትዮጵያ ሠላማዊ ሰልፍና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ኅብረ ብሔራዊና በብሔር ላይ የተመሰረቱ የተለያዩ ፓርቲዎች ካለፉት ዓመታት አንስቶ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ።
|
ፓርቲዎች ሕገመንግሥቱን አክብረው በሠላማዊ መንገድ መንቀሳቀስ እንደሚችሉ በሕገመንግሥቱ ተቀምጧል።
|
ሆኖም ከ ቱ ምርጫ ወዲህ በሠላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ማነቆዎች እንደበዙባቸው በተደጋጋሚ ሲገልፁ ይደመጣል።
|
ለአብነት ያህል ፓርቲዎች የተለያዩ ሕዝባዊ ስብሰባዎችንና የተቃውሞ ሠልፎችን ስንጠራ ያጋጥሙናል ያሉትን ችግሮች እንደማነቆ ያነሳሉ።
|
የዛሬው የውይይት መድረክ ዝግጅታችንም ርዕስ ሠላማዊ ሰልፍ እና ተቃዋሚ ፓርቲዎች በኢትዮጵያ ይሰኛል።
|
አቶ ዳንኤል ተፈራ በአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትኅ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ።
|
በመጀመሪያ ደረጃ አድማጮች ለውይይቱ የያዝነው ጊዜና ቦታ ስለማይፈቅድልን በርካታ ፓርቲዎችን ማሳተፍ አልቻልንም።
|
ሁለቱን ፓርቲዎች ስንጋብዝም ያለምንም መስፈርት እንደሆነ ከወዲሁ እንድትገነዘቡልን እንፈልጋልን።
|
ከመንግሥት በኩል በስብሰባ እና በተለያዩ ምክንያቶች ለውይይቱ የሚሳተፍ ሰው ማግኘት አልቻልንም።
|
ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንሥትር መግለጫ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
|
የውጭ ጉዳይ መግለጫ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንሥትር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
|
ጋዜጣዊ መግለቻውን የአዲስ አበባው ወኪላችን ሰለሞን ሙጬ ተከታትሎ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
|
በከፍተኛ ውጤት የተመረቁት ሴት የገጠር ተማሪዎች የዛሬው የወጣቶች ዓለም እንግዶቻችን ዘንድሮ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ዮንቨርስቲዎች የተመረቁ ልጃ ገረዶች ናቸው።
|
ወጣቶቹን ለየት የሚያደርጋቸው ሴቶች እምብዛም ትምህርት በማይማሩበት ገጠራማ አካባቢ አድገው ከዮንቨርስቲ መመረቃቸው ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገባቸውም ነው።
|
ሁሉም በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ገጠራማ ቀበሌዎች ተወልደው እስከ ኛ ክፍል እዚያዉ ገጠር የተማሩ ናቸዉ።
|
የጀርመኗ ፖለቲከኛ ስልጣን መልቀቅ የጀርመን የመከላከያ ሚንስትር አነግሬት ክራምፕ ካረንባወር ከፖለቲካ ኃላፊነታቸዉ መልቀቃቸዉን በትናንትናዉ ዕለት አስታዉቀዋል።
|
የጀርመን የመከላከያ ሚንስትር አነግሬት ክራምፕ ካረንባወር ከፖለቲካ ኃላፊነታቸዉ መልቀቃቸዉን በትናንትናዉ ዕለት አስታዉቀዋል።
|
በሰዓቱ በየደቂቃዉ እና አንዳንዴም በየሰከንዱ ከምሥራቅ ዩክሬን ተነስቶ ወደዚህ የሚደርሰዉ ዜና አስደንጋጭ እየሆነ ነዉ።
|
የአድዋ ድል ኢትዮጵያውን በሕብረት ያስገኙት ድል ነው አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
የደቡብ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በሀዋሳ እየተካሄደ ነው መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.