input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ዛሬ በድጋሚ በተዋቀረው ካቢኔ ውስጥ በተለያየ ዘርፍ የዶክተርነት ማዕረግ ያላቸው ሚኒስትሮች እንደተካተቱ የተገለጸ ሲሆን ሁለት ፕሮፌሰሮችም ቦታ አግኝተዋል፡፡
|
የሰማያዊ ፓርቲው አቶ ይልቃል የቀደመው ካቢኔ ሲጸድቅ ማስተርስ ያላቸው እና የተማሩ እየተባለ የትምህርት እና የትምህርት ልምዳቸው ሲነገር እንደነበር ያስታውሳሉ፡፡
|
የኢህአዴግ አብዮታዊ ዲሞክራሲ እና ጥፍንግ ያለ የማዕከላዊነት አመለካከት እስካልተለወጠ ድረስ የግለሰብ መቀየር ምንም ዓይነት ለውጥ አያመጣም ይላሉ፡፡
|
ሁለቱም የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ኢትዮጵያ ያለችበት ወቅታዊ ችግር የሚፈታው በሚኒስትሮች መለዋወጥ ሳይሆን ኢህአዴግ መሰረታዊ እና የፖሊሲ ለውጥ ሲያደርግ ነው ይላሉ፡፡
|
ሳይንስ እና ኅብረተሰብ የህዋ ሳይንስ በኢትዮጵያ የሕዋ ሳይንስ እየረቀቀና እየመጠቀ እንደሄደ ብዙዎች ያምናሉ።
|
ኢትዮጵያ በጠፈር ሳይንስ ከአፍሪካ ስድስተኛ ሀገር ሆናለች ወደ ህዋ የምትመጥቀዉ ሳተላይት የምንኖርበትን አካባቢ የምድር ገፅታን የሚያመለክቱ መረጃዎችን ወደ ምድር ትልካለች።
|
የከፋ ዞን ጥብቅ የተፈጥሮ ደን በተፈጥሯዊ መስህብነት በዩኔስኮ ተመዝግቧል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ኢትዮጵያ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የአምቦ ጉብኝት አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ ር አብይ አህመድ አምቦን ዛሬ ጎበኙ።
|
የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የአምቦ ጉብኝት አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዛሬ የረፋድ ውሏቸውን በአምቦ ከተማ አድርገዋል፡፡
|
ከአዲስ አበባ በስተ ምዕራብ ኪሎ ሜትር የምትርቀው የአምቦ ከተማ ነዋሪዎች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር ለማድመጥ ማልደው ወደ አምቦ ዩኒቨርስቲ ስቴድየም ተምመዋል፡፡
|
በሀገር ባህል ልብሶች ያጌጡ እና የዶ ር አብይ ምስሎች የታተሙባቸው ካኔቴራዎችን ለብሰው ወደ ዝግጅቱ ቦታ ሲሄዱ የታዩም ነበሩ፡፡
|
ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቀባበል ለማድረግ በተሸሞነሞኑ ፈረሶቻቸው ሆነው ወደ አደባባይ የወጡ በርካታ ፈረሰኞች እንደነበሩ የከተማይቱ ነዋሪዎች ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡
|
ከፈረሰኞቹ ውስጥ በአምቦ ዙሪያ ካሉ አካባቢዎች ጭምር የመጡ እንደሚገኙበት ገልጸዋል፡፡
|
ለዶይቼ ቬለ አስተያየታቸውን የሰጡ አንድ የከተማይቱ ነዋሪ ህዝቡ በብዛት የወጣው ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ተጨማሪ የቤት ስራ ለመስጠት ነው ብለዋል፡፡
|
አምቦ እና አካባቢዋ ከሶስት አመታት በላይ ጠንካራ ተቃውሞ ከታዩባቸው የኦሮሚያ ከተሞች ቀዳሚዎቹ ናቸው፡፡
|
ለዚህም ይመስላል ከተሾሙ ገና ሁለተኛ ሳምንታቸውን እንኳ ያልደፈኑት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ከቀዳሚ የስራ ጉብኝታቸው ስፍራዎች አምቦን ያካተቱት፡፡
|
ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ወደ ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ሲጓዙ እንዳደረጉት ሁሉ በአምቦ ጉዟቸውም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትን አካትተዋል፡፡
|
በስነ ስርዓቱ ላይ የታደሙት የአምቦ ዩኒቨርስቲ መምህር ኩማ ዴቢሳ ንግግሮቹን በጥሞና ከተከታተሉት አንዱ ናቸው፡፡
|
አቶ ለማ ዛሬ የመጣነው እንደከዚህ ቀደሙ እሳት ለማጥፋት ሳይሆን ተስፋን ለመናገር ነው ማለታቸውን ይጠቅሳሉ፡፡
|
የአቶ ደመቀ ንግግር ቀድሞ ሲያሰሙት ከነበረው የተለየ እንደነበር የሚናገሩት የዩኒቨርስቲው መምህር ከታዳሚው ጥሩ ድጋፍ ማግኘታቸውን ገልጸዋል፡፡
|
በስተመጨረሻ ንግግር ለማድረግ መድረኩን የተረከቡት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ለታዳሚው ሰላምታ ሲያቀርቡ ህዝቡ በሆታ እና በፉጨት አጅቧቸዋል፡፡
|
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደሌሎቹ ተናጋሪዎች ሁሉ ቄሮ በሚል ስያሜ የሚጠሩትን የኦሮሞ ወጣቶችንም አንስተዋል፡፡
|
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በንግግራቸው የክልሉን ፕሬዝዳንት እና የምክትላቸውን መልዕክት አስተጋብተዋል፡፡
|
አምቦ ከዚህ በኋላ የቱሪዝም የባህል እና የፖለቲካ ማዕከል ትሆናለች፡፡
|
ለሦስት ቀናት በግብፅ ተካሄደ ዓለም ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
በስደት ሊኖሩበት ከተመኙ እስኪደርሱ የብራስልስ መናፈሻ ቤታቸው ሆኗል እግሮቹ በቤልጂግ መዲና ብራስል ጎዳናዎች ላይ ሲመላለሱ አይታክታቸውም አንዳች ግብ አላቸውና።
|
ልቡ ግን በብዙ ሺህ ኪሎ ሜትሮች ርቀት ኢትዮጵያ ከእናታቸው ጋር የሚገኙት ሁለት ሕጻናት ልጆቹ ጋር ቀርቷል።
|
የተመድ ኛ ዓመት በዓለም ዓቀፉ ማኅበረሰብ ትንታኔ የዓለም መንግስታትን በአንድነት እንደሚያስተሳስር የሚነገርለት የተመድ ዘንድሮ ኛ ዓመቱን ትናንት አከበረ።
|
ከ ዱ አባል አገራት አንዷ በሆነችዉ ኢትዮጵያ መዲናም ዛሬ የድርጅቱ ምስረታ ኛ በዓል ታስቦ ዉሏል።
|
በዓለም የስደተኞች ቁጥር ማሻቀብ እና በፈረንሳይ የስደተኞች የምግብ ዝግጅት ፌስቲቫልን የተመለከቱ ዘገቦችም አሉን።
|
ይድረስ ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር መቼም ለጤናዎት እንደምን አሉ ብዬ አልጀምር ነገር የአካል ደህንነትዎን እያየሁት ነው፡፡
|
የመንፈስዎን ደግሞ መገመት ይቻላል ኢትዮጵያን የሚያህል ሀገር ከመቶ ሚሊዮን ህዝብ ጋር መምራት ከባድ እንደሆነ ለመረዳት አይቸግርም፡፡
|
ክቡር ሆይ እርስዎ ወደዚህ መንበር ከመጡ በኋላ ሀገራችን ብዙ ተስፋ የጫሩ ሥራዎች ተከናውነዋል፡፡
|
በዚህም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና አግኝተውበት የ የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ሆነዋል፡፡
|
እኔ እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ሽልማቱ መቶ በመቶ ይገባዎታል ብዬ የማምን ዜጋ ነኝ፡፡
|
በእኔ ምልከታ በብዙ ፈተና ውስጥ እያለፉም ቢሆን ብዙ ውጤቶችን በማስመዝገብዎት ትልቅ እውቅና እሰጣለሁ፡፡
|
በሀገራችን የህግ የበላይነት ባለመከበሩ ከዕለት ወደ ዕለት የዜጋው ሰላም ውሎ መግባት ጥያቄ ውስጥ ሲወድቅ ማየት በእጅጉ የሚረብሽ ጉዳይ ነው፡፡
|
በእርግጥ ብዙዎቻችን ነገሮችን የምንመለከተው በተናጠል በመሆኑ መፍትሔው ቀልሎ ቢታየንም ሀገር መምራት የብዙ ዘርፎች ድምር ውጤት ነውና ሊከብድ እንደሚችል መገመት ይቻላል፡፡
|
ለመሆኑ ሰሞኑን የተከሰተው ግጭትና የሰዎች ህልፈት መነሻው ከወዴት ይሆን
|
በሚዲያ ዘራፍ ያዙኝ ልቀቁኝ ባይነታቸው በሁሉም የኢትዮጵያ ክልል ውስጥ እንደገባ ወረርሽኝ ከዳር ዳር እየተስተጋባ ይገኛል፡፡
|
ይህ ሁሉ ሲሆን ተው የሚል አካል ባለመኖሩ ይኸው እሳቱ እየፈጀን ይገኛል፡፡
|
ስለዚህ መንግስት የህግ የበላይነትን ማስከበር ባለመቻሉ ሃገር እየታመሰች እንደሆነ አውቆ ለነገ በማሰብ መንቀሳቀስ ዋና ሥራው እንደሆነ ሊታሰብበት ይገባል፡፡
|
የዚህ ችግር መፍትሔ በመራቁ አሁንም መንግስትንና ህዝብን ንቀው የሚንቀሳቀሱ አካላት በአራቱም ማዕዘናት ማየት የተለመደ ነው፡፡
|
በሌሎቹም ዘርፎችም እንዲሁ አዎንታዊነቱንና አሉታዊነቱን እያነሱ ብዙ ማለት ይቻላል፡፡
|
ጉዳዩ የእርስዎን ያላሰለሰ የሰላም ጥረትና ከጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት በኋላ የሚደረግ ውሳኔ ይጠብቃል፡፡
|
እነዚህም ቡድኖች የሞቱለትን ዓላማ ዘንግተው በተቃራኒው ጎራ በመቆም ሰውን የሚያህል ክቡር ፍጥረት በድንጋይ ወግረው እስከ መግደል እየደረሱ ነው፡፡
|
ግን አሁን የእርስዎ ዘመን ነውና በሚዲያ ወጥቶ የእንባ አድርቅ ቃላት የሚወረውር አንድ የፌደራል ባለሥልጣን መጥፋቱ ለምን ይሆን አስብሎናል፡፡
|
ሀሳብዎት ገዢ በመሆኑ አለመደገፍ ባንችልም ሃሳብዎትን ለማስፈፀም የሚችሉበትን ሜዳ እያጠበቡት መመልከታችን ያሳስበናል ከዚያም አልፎ ሀገራችን ነችና ያገባናል፡፡
|
ከዕለታት አንድ ቀን አዕዋፋት ተሰብስበው እያደኑ ስለሚይዟቸው ጠላቶቻቸው ይወያያሉ አሉ፡፡
|
በዚህም መሠረት የተለያዩ አዕዋፋት ለምርጫ ቀረቡና በከፍተኛ ድምጽ የተመረጠችው ቆቅ ሆነች፡፡
|
እናንተን እወክል ዘንድ ስለመረጣችሁኝና ዕምነታችሁን ስለጣላችሁብኝ ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ፡፡
|
ሆኖም ካለመሳተፍ መሳተፍ የበለጠ ጥቅም ይኖረዋልና እናንተን መስዬ እናንተን አክዬ እና እናንተን ሆኜ ለመቅረብ ዝግጁ ነኝ፡፡
|
ኛው እነሱን አለመናቅና ሊበልጡኝ የሚችሉበት አንዳንድ ጉዳይ እንደሚኖር ማመን ነው፡፡
|
ይኸውም ቆቅ ቆቅ የሚለውን ስሟን ይዛ የትም አትደርስም የሚል ዕምነት ነው ያለኝ፡፡
|
ማን እንበላት ካላችሁም እኔ ዋ ኔ የሚል ስም ቢሰጣት መልካም ነው እላለሁ አለች፡፡
|
እርግብም ቀጥላ አሁን የሚያዋጣን ዛሬ ከባላንጦቻችን መወዳጀት ነው አለች፡፡
|
እያንዳንዱ ድል አንድ አንድ ጠላት እንደሚወልድ አትርሳ ይላሉ ፀሐፍት፡፡
|
ስለዚህም አሸነፍኩ ብሎ ዘራፍ ማለት ከመሸነፍ አንድ የሚሆንበት ጊዜ አለ፡፡
|
ድልን በማጭበርበር የምንቀዳጅ ከሆነም ዕድሜ ልካችንን እንቅልፍ እንዳይወስደን ያደርገናል፡፡
|
ደራሲና ፀሐፌ ተውኔት ፀጋዬ ገ መድህን በአንደኛው ቴያትሩ እንዳለው አብዮትኮ ኳስ ጨዋታ ነው፡፡
|
አቀበለ ተቀበለ ይዞ ሄደ መታ ፎሪ ወጣ አብዮቱ ከሸፈ ይባላል ወይም ቀጥሎ ደግሞ ይዞ ሄደ
|
መቼ እንደምናቀብል መቼ ወደፊት እንደምንሄድ መቼ አብዶ ምሣ እንደምንሠራ ካላወቅን ፖለቲከኛ መሆን አንችልም፡፡
|
የጐጃም ትውልድ በሙሉ ከአባይ እስከ አባይ በሚለው መጽሐፉ ደራሲ ግርማ ጌታኹን እንዲህ ይላል ወለተ አልፋ አመተ አልፍን ወለደች፡፡
|
እርሱ ግን የውርጭ ድደን ጥርሱን ገጥሞት መናገር ቸግሮት ነበርና ከዛፉ አውርደው ፀሐይ ቢአሞቁት ዘመድ ላይ ከጃራ ሹም የመጣሁ ነበርሁ፡፡
|
የዚህ ጊዜ እናትና ልጆች የኔ ባል ይሁን የኔ ባል ይሁን ተባባሉበት፡፡
|
ተያይዘው ከዲማ መነኮሳት ከነአባ ተጠምቀ መድኅንና ከነአባ ዮሐኒ ዘንድ ለፍርድ ሄዱ፡፡
|
እኒያም ሲፈርዱ አንች ባል አግብተሺ ቤት ሠርተሺ እርስዋን ወልደሻል፡፡
|
አንች ብታገኝ አግቢ ብታቂ መንኩሺና ተቀመጪ ብለው ፈረዱ ይባላል፡፡
|
ድፍረትን ከሀፍረት ሳንነጥል የምናይበት ዐይን ይስጠን በተለይ በምርጫ ወቅት፡፡
|
ዘራፍ ማለት አለሁ አለሁ ማለት ያለ እኔ ማን አለ ማለት ካለፈው አለመማር ከመርገምት ሁሉ የከፋ መርገምት ነው፡፡
|
ምንጊዜም ቢሆን የሚባለው ነብር ከጓዳ ሳይወጣ የሚበላው ፍየል ተክለፍልፎ መጣ የሚለውን አገርኛ ግጥም አንርሣ
|
ኢትዮጵያ የአስቸኳይ ግዜ አዋጁና የኦሮሚያው ተቃዉሞ ለ ወር የዘለቀው የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናቶች ይቀሩታል።
|
የአዋጁን አፈፃፀም በበላይነት የሚከታተለዉ ብሔራዊ ኮማንድ ፖስት መቋቋሙም ይታወቃል።
|
አቶ ሲራጅ ለላፉት ወራቶች ሲተገበር የነበረዉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በአገሪቱ ሠላም እና ፀጥታ መማምጣት ችለዋልም ብለዋል።
|
በባቱ ከተማ ብዙ ሱቁች መዘጋታቸዉንና የማህበረሰቡ ብሶት ከግብር ዉጭ እንደሆነም ጠቅሰዋል።
|
በዚህ ክልል ዉስጥ ያለዉ ማህበረሰብ ከመንግስት ምንም ነገር እየጠበቀ አይደለም።
|
የአስቸኳይ ግዜ አዋጁ ጥሩ ዉጤት አስገኝተዋል የሚሉት ለራሳቸዉ እንጅ ለሕዝቡ አደገኛ አዋጅ ነዉ።
|
በኦሮሚያ ያለዉ ሠላምና ፀጥታ በተሻሻለ ሁኔታ ላይ እንደምገኝ አቶ አዲሱ አረጋ ተናግረዋል።
|
በተወሰኑ ቦታዎች የተከሰተዉን መጠነኛ ክስተት ወስዶ አዋጁ ይራዘማል አይራዘምም የሚል ድምዳሜ መዉሰድ ግን ያሳስታል ብለዋል።
|
ወደ መቐለ ይደረጉ የነበሩ በረራዎች በኮሮና ሳቢያ ቀነሱ በኢትዮጵያ በኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ለበዓልና ዕረፍት ይደረጉ የነበሩ በረራዎች እየተስተጓጎሉ ይገኛሉ፡፡
|
ኃላፊው ሙሉ በሙሉ ትምህርት ቤቶች የፈረሱባቸው አካባቢዎች አሉ ብለዋል ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ኢትዮጵያ የተቃዉሞ ሰልፎችና አስተያየት በኢትዮጵያ ከተሞች የተቃዉሞ ሰልፎች መካሄድ ከጀመረ ሰነባበተ።
|
በኦሮምያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ከወራት በፊት የተቀሰቀሰዉ ተቃዉሞ እየበረደ ዳግምም እያገረሸ ቀጥሏል።
|
ተቃዉሞ ጎንደር ባለፈዉ እሁድ በታላቅ ሕዝባዊ ሰልፍ ብትጥለቀለቅም አጀማመሩም አፈፃጸሙም ሰላማዊ እንደነበር ተነግሮላታል።
|
የፊታችን እሁድ ባህር ዳር ከተማ ላይ ሰማያዊ ፓርቲ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ መዘጋጀቱን ያረጋገጡት አቶ አዲሱ በበኩላቸዉ የሰልፉን አላማ ዘርዝረዋል።
|
ትራምፕ ስደተኞችን በግንብ ሙስሊሞችን በመግቢያ ፍቃድ ለማገድ ሲዝቱ የፓኪስታኑ ሙስሊም ስደተኛ ልጅ ሳዲቅ ካሕን የለንደን ከንቲባ ሆኑ።
|
ለዶናልድ ትራፕ ግን ዉሳኔዉ በዘር ቀለም ሐይማኖት ጥላቻ ከተሞላ መርሐቸዉ ጋር መጣጣሙ አጠራጣሪ ነዉ።
|
የመካከለኛዉ ምሥራቅና የምሥራቅ አዉሮጳ ትናንሽ ሐገራት በደቡባዊ አሜሪካዊቱ ትልቅ ሐገር ትልቅ ፖለቲካዊ ቀዉስ ለመደሰት ማዘናቸዉ ፖለቲካዊ ምክንያት የላቸዉም።
|
የብራዚል ፖለቲካዊ ቀዉስ መነሻ ዉስጣዊና ዉጪያዊ ምክንያቱማጣቀሻ እድምታዉ መድረሻችን ነዉ።
|
ከ ዎቹ ማብቂያ እስከ ዘመኑ በሙሉ እንደ ጎርጎሪያኑ አቆጣጠር ነዉ ድረስ በምጣኔ ሐብት በፍጥነት በማደግ ከዓለም ቻይናን አስቀድማ ትከተል ነበር።
|
የተፈጥሮ ሐብቷን ብዛት አይነት ዉበት ሥብጥሩን መዘርዘር ሲበዛ አታካች ነዉ።
|
የሐገሬዉ አንጡራ ተወላጅ ጉልበት ለአዉሮጳዉያኑ ሠፋሪዎች ባለመብቃቱ ወይም ባለማርካቱ የሠፋሪዎቹን ፍላጎት ለማሟላት ጥቁር አፍሪቃዉያን በባርነት በገፍ በግፍ የተጋዙትም ያኔ ነበር።
|
ይሁንና ፌርናንዶ ኮሎር ከሁለት ዓመት በላይ ሥልጣን ላይ አልቆዩም።
|
በሙስና ተጠርጥረዉ የሐገሪቱ ሕግ መምሪያ ምክር ቤት ኮንግረስ እንዲከሰሱ ወሰነባቸዉ።
|
ዉሳኔዉን ሕግ መወሰኛዉ ምክር ቤት ሴኔቱ እንደሚያጸድቀዉ ሲያዉቁ ሥልጣናቸዉን በፈቃዳቸዉ ለቀቁ።
|
በ ኛ ዓመቱ ዘንድሮ ተራዉ በሉላ ደ ሲልቫ ጠንካራ ድጋፍ ሥልጣን የያዙት የግራ ፖለቲከኛዋ የዲልማ ቫናሮዉሴፍሆነ።
|
ፕሬዝደንቷ በሕግ መወሰኛዉ ምክር ቤት ክስ ይመሥረትባቸዉ የሚለዉን ሐሳብ ከምክር ቤቱ አባላት ቱ ደግፈዉታል።
|
ሮዉሴፍ የምክር ቤቱን ዉሳኔ ዘመናይ መፈንቅለ መንግሥት በማለት አዉግዘዉታል።
|
የተያዘባቸዉን ሥልጣንን አለ አግባብ የመጠቀም ክስ ዉድቅ ለማድረግም እስከ መጨረሻዉ ድረስ እንደሚከራከሩም አስታዉቀዋል።
|
ይሁንና ምክር ቤቱ የወሰነዉን እንዳይወስን የሐገሪቱ ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት እንዲያግደዉ የፕሬዝደንቷ ጠበቆች ያቀረቡትን ማመልከቻ ፍርድ ቤቱ ዉድቅ አድርጎታል።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.