input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ፕሬዝደንቷ ከእንግዲሕ የሚከራከሩትም ከሥልጣን እንዲታገዱ በወሰነባቸዉ ምክር ቤት ላይ ነዉ።
|
በዚሕም ምክንያት እስከ መጨረሻዉ የሚያደርጉት ሙግት ለድል መብቃቱ አጠራጣሪ ነዉ።
|
የያኔዉ የብራዚል ፕሬዝደንት ሉላ ደ ሲልቫ ግን ለአሜሪካኖች ላደሩት ለነ ቴሜር ግፊት ሴራና ዘመቻ የሚበገሩ አልሆኑም።
|
የዚያኑ ያክል እነ ቴሜርም ሮዉሴፍን የመሠሉ ደካማ መሪን ሾኬ መትተዉ የሠራተኛዉን ፓርቲ ከሥልጣን እስኪያስወግዱ ድረስ አድበዉ አልተቀመጡም ነበር።
|
ለዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ለመወዳደር የሪፐብሊካን ፓርቲን ዉክልና ያገኛሉ የሚባሉት ዶናልድ ትራምፕ ግን የቴሜር ትግል ለድል በመብቃቱ የሚደሰቱበት አመክንዮ የለም።
|
የሚመጡት ከመላዉ የደቡብ እና የላቲክ አሜሪካ ምናልባትም ከመካከለኛዉ ምሥራቅ ጭምር ነዉ።
|
ወደ ሰሜናዊ ሊባኖሳዊቱ ከተማ ቤታአቦዉራ በሚወስደዉ ጎዳና ላይ የተፃፈዉ የመንግድ ሥም እስካለፈዉ ሐሙስ ድረስ ምክትል ፕሬዝደንት ቴሜር የሚል ነበር።
|
የደስታ ኩራት ምክንያታቸዉ ፖለቲካዊ ምጣኔ ሐብታዊ ዲፕሎማሲያዊ ሐይማኖታዊም አይደለም።
|
ቴሜር በ እና በ የወላጆቻቸዉን የትዉልድ መንደር ጎብኝተዉ ዘመዶቻቸዉን አነጋረዉ ነበር።
|
ያኔ ያስተናገዷቸዉ የቅርብ ዘመዳቸዉ ኒዛር ቴሜር አሁን እደገና ሊባኖስን ቢጎበኝ ማን ያስተናግደዋል አሉ በቀደም።
|
ሊባኖሶች እንደ ቴሜር ተጠባባቂ እንደ ትራምፕ እጩም እንደ ኦባማ ፕሬዝደንትም የላቸዉም።
|
ያም ሆኖ ቴሜር ሥለ ሊባኖስ ለማሰብ አሁን ጊዜ የላቸዉም።
|
የመጀመሪያ ሥራቸዉ ተጠባባቂ የሚለዉን ቅፅል አዉልቀዉ ለመጣል የብራዚል ፖለቲከኞችን በዙሪያቸዉ መኮልኮል ነዉ።
|
እስካሁን ድረስ ከወግ አጥባቂዎቹ በተጨማሪ አቺዮ ኔቬስን የመሳሰሉ የሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሴናተሮች ቴሜርን ባይደግፉ እንኳን ሮዉሴፍን ስለሚጠሉ ከቴሜር የሚርቁ አይመስሉም።
|
ሰዉዬዉ በ በተደረገዉ የመለያ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ በፕሬዝደንት ሮዉሴፍ የተሸነፉ ናቸዉ።
|
ብቻ ዲልማቫና ሮዉሴፍ በቅርቡ በልዩ ክብር ተቀብለዉ ካነጋገሩት መሪ አንዱ የቡልጋሪያዉፕሬዝደንት ሮሰን አሴቭፕሌቭኔሊቭን ናቸዉ።
|
ሮዉሴፍ ለደሆችና ለዝቅተኛዉ መደብ የቆመዉን ግራ ዘመሙን የሠራተኛ ፓርቲ ይመራሉ።
|
ቴሜር ባንፃሩ ወደ መሐል ቀኝ የሚያዳላዉ ፓርቲ መሪ ናቸዉ።
|
ሁለቱ ፖለቲከኞች እንደ ስደተኛ ልጆችም እንደ ብራዚላዊም ፕሬዝደንትና ምክትል ሆነዉ ትልቂቱን ሐገር መምራት አልተሳናቸዉም ነበር።
|
በሮዉሴፍ ካቢኔ ዉስጥ አንዲት ጥቁርን ጨምሮ ስድስት ሴቶች ነበሩ።
|
ከሮሴፍ ጋር ብራዚልን ለ ዓመት የመራዉ የሠራተኞች ፓርቲ ከሥልጣን ተወግዷል።
|
እዚሕ እኛ ሐገር የተረጋጉና ጠንካራ ተቋማት አሉ እያሉ የሚናገሩ የሚሉ ሰዎች አሉ።
|
እኔ ለሁሉም የምናገረዉ ግን እዚሕ ሐገር የተቋማት ሥርዓተ አልበኝነት ነዉ የሰፈነዉ ብዬ ነዉ።
|
የጥቁር ኬንያዊዉ ተማሪ ልጅ ሥልጣን በያዙ በሰባተኛዉ ዓመት የጀርመኑ ስደተኛ ልጅ ዶናልድ ትራምፕ ሙስሊም እና ስደተኛ ባይኔ እንዳላይ ይሉ ገቡ።
|
የቡልጋሪያ ስደተኛዋ ልጅ ከሥልጣን ሲታገዱ የሊባኖሱ ስደተኛ ልጅ ሥልጣን ያዙ።
|
ሮይተርስ ዜና አገልግሎት የባንኩን ምክትል ገዢ ጠቅሶ እንደዘገበዉ የምንዛሪዉ ዋጋ የቀነሰዉ የወጪ ንግድን ለማበረታት ነዉ።
|
የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ሙላቱ ተሾመ ትናንት ለሐገሪቱ ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር የዉጪ ንግድን ለማበረታት የብር የምንዛሪ ዋጋ እንደሚቀንስ አስታዉቀዉ ነበር።
|
በአዲሱ ተመን መሠረት አንድ የአሜሪካን ዶላር ወደ የኢትዮጵያ ብር ገደማ ይመነዘራል።
|
ብሔራዊ ባንክ እስካሁን አምስት በመቶ የነበረዉን የወለድ መጠንም ወደ ሰባት ከመቶ ከፍ አድርጎታል።
|
ኢትዮጵያ ከሰባት ዓመት በፊት የብር የምንዛሪ አቅምን በ ከመቶ ቀንሳ ነበር።
|
አፍሪቃ የግብፅ የቀድሞዉ ፕሬዚዳት ሆስኒ ሙባረክ አረፉ የቀድሞዉ የግብጽ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
|
ዛሬ ማክሰኞ የካቲት ዓ ም ቀትር ላይ ሆስኒ ሙባረክ መሞታቸዉን የዘገበዉ የግብጽ መንግሥት ቴሌቬዥን ጣብያ ነዉ።
|
የቀድሞዉ የግብጽ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
|
ዛሬ ቀትር ላይ ሆስኒ ሙባረክ መሞታቸዉን የዘገበዉ የግብጽ መንግሥት ቴሌቬዥን ነዉ።
|
በካይሮ ሕክምና ላይ የነበሩት ሆስኒ ሙባረክ ከሳምንታት በፊት ቀዶ ጥገናን ለማካሄድ በፊርማቸዉ ማረጋገጣቸዉም ተያይዞ ተዘግቦአል።
|
የቀድሞዉ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከረጅም ጊዜ ከባድ ሕመም በኋላ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
|
የቀድሞዉ ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ በሆስፒታል አሳሳቢ የጤና ክትትል ክፍል ሕክምና ሲደረግላቸዉ ቆይተዉ በደረስባቸዉ ሕመም ሕይወታቸዉ ማለፉን ወንድ ልጃቸዉ ገልፆአል።
|
የግብፅ የመንግሥት ቴሌቭዥን የሆስኒ ሙባረክን ሞት ይግለፅ እንጂ በርግጥ መቼ እንደሞቱ በግልጽ ያስቀመጠዉ ነገር የለም።
|
ግብፅን ወደ ዓመት በፕሬዚዳንትነት የመሩት ሆስኒ ሙባረክ በጎርጎረሳዉያኑ ዓመት በሃገሪቱ በተነሳዉ አመፅ ከስልጣን መወገዳቸዉ ይታወሳል።
|
ህዝበ ውሳኔው ስርዓቱን የተከተለ ነው የሲዳማ ፓርቲዎች መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የጉብኝቱ አላማ ስለድርቁ ለለጋሽ አካላት ለማስገንዘብ ነው አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉ ኢትዮጵዊ ለዶቸ ቨለ እንደገለጹት ደግሞ ምርመራው ተጠናቆ የፍርድ ሂደቱ እስኪጀመር ከአራት እስከ ስድስት ወራት ይፈጃል፡፡
|
የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በሙስና ጠርጥሮ ካሰራቸዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ በርካታ ኩባንያ ያላቸዉ ሼሕ መሐመድ አል አሙዲ አንዱ ናቸዉ።
|
ወደፊት የህዝቡ ቁጥር እጅግ የሚንረው ደግሞ እጅግ በደኸዩት አገሮች ነው።
|
ይህ በፊናው ከዕድገት ጋር ባለመመጣጠን ብርቱ ሳንክ ነው የሚፈጥረው።
|
የህዝብ ቁጥር አለቅጥ ከፍ የሚለው ከሰሃራ በስተደቡብ በሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት ነው።
|
የተባበሩት መንግሥታት የህዝብ መመጠኛ ልዩ ድጎማ በመጀመሪያ እንደተነበየው ሳይሆን በአንዳንድ አገሮች ልጅ የመውለዱ ፍላጎት ከፍ አለ እንጂ አልቀነሰም።
|
መጥፎ ሁኔታ ሊያጋጥም የቻለው የቤተሰብ መምሪያ አገልግሎት ለማግኘት ስለ ከላዔ ፅንስም ማብራሪያ የሚሰጥበት ሁኔታ ተስፋ የተጣለበትን ያህል አለመስፋፋቱ ነው።
|
በያመቱ የተባበሩት መንግሥታት እንደሚለው በአዳጊ አገሮች ሚሊዮን ያህል ሴቶች ሳይፈልጉ ነው የሚያረግዙት።
|
በዓለም ዙሪያ ጥሬ ሀብቶች ውሃ የኃይል ምንጭ እንዲሁም የምግብ ዓይነቶች ይመናመናሉ ዋጋቸውም እጅጉን ውድ ይሆናል።
|
በሚመጡት ዓመታት የድህነትን መልክዓ ምድር በተወሰኑ ቦታዎች ጎልቶ እናየዋለን።
|
ይህም ውዝግብ የተስፋፋ የትጥቅ ፍልሚያ እንዲሁም ከፍተኛ የጥፋት አደጋ በሚያንዣብበትና መንሠራራት በሚያዳግትበት ደካማ አስተዳደርና የሚንገዳገድ መንግሥት ባለበት አገር ነው።
|
የሠለጠነ የሰው ጉልበት የማፍራቱ ተግባር በቀጣይነት መከናወን የሚገባው ጉዳይ ነው።
|
ብዙ ህዝብ ያላት ድሃይቱ ሀገር ኢትዮጵያ እንኳ እ ጎ አ እስከ ዜጎቿ መካከለኛ ገቢ ያላቸው እንዲሆኑ የማደረግ ዓላማ አላት።
|
ይሁን እንጂ በሚመጡት ዐሠርተ ዓመታት ሴቶችና ልጃገረዶች በትምህርትና ማሠልጠኛ እንዲገፉ በዛ ያለ ውች መመደብ ይኖርበታል ሲሉ ነው ሔለን ክላርክ የሚያስገዝቡት።
|
ሴቶችንና ልጃገረዶችን ያላሳተፈ ሀገር በአቅም ግንባታ ቢዳከም የሚያስገርም አይሆንም።
|
የዓለም ሥነ ህዝብ የጀርመን ድርጅት ባልደረባ ዑተ ሽታል ማይስተርም ዋናው የዕድገት ቁልፍ ትምህርት መሆኑን ነው የገለጡት።
|
አፍሪቃውያን የሚበጅ መርኅ ተከትለው በዚህ ረገድ ጠንክረው ከሠሩ እመርታቸው የነብር ሳይሆን የአንበሳ ሊሆን ይችላል ተብሎ ይታሰባል።
|
ኢሬቻ ተቃዉሞ እና ግድያ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የመልካሳ የምርምር ማዕከል የ ዓመት ጉዞ መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
አፍሪቃ ዩራኒየም የገንዘብ ምንጭ የጤና ጠንቅ ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ በተፈጥሮ ማዕድኖች የበለጸገች ናት።
|
በምስጢር የተያዘዉና በህገወጥ መንገድ የሚመረተዉ የዩራኒየም ማዕድን በስዉር ለተለያዩ ሃገሮች እንደሚሸጥ ነዉ የሚገለፀዉ።
|
ሆኖም ለኢራንና ለሰሜን ኮርያን ጭምር ሳይሸጥ እንዳልቀረ የሚጠቁም መረጃም የተመድ ይፋ አድርጓል።
|
ኮንጎ ዉስጥ በርካቶች በዚህ ማዕድን መጎዳታቸዉን ይገምታሉ በየጊዜዉም የተለያዩ የአካል ጉዳቶች ያሏቸዉ ህጻናት ይወለዳሉ።
|
ኪሚሎሎ የተሰኘዉ በካፉቡ ወንዝ ዳርቻ የሚገኘዉ አነስተኛ የሰፈራ መንደር በደቡባዊ ዴሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ ከሉቡምባሺ ከተማ ወጣ ብሎ ይገኛል።
|
የኩሬዉ ዓሶች በየጊዜዉ ይሞታሉ የአካባቢዉ ኗሪዎች ደግሞ በበሽታ ይሰቃያሉ።
|
ምክንያቱን ማወቅ የሚሹት የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ጃን ክላዉደ ባካ ለአስር ዓመታት ያህል የዉሃዉን ናሙና ሲወስዱ ቆይተዋል።
|
ስለዚህ ህገወጥ የዩራኒየም ማዕድን ስፍራ የበለጠ ለማወቅ የሚፈልግ በጣም ጥንቁቅ መሆን ይኖርበታል።
|
ምክንያቱም በፖለቲካዉም ሆነ በኤኮኖሚዉ ዋና የሚባሉት ሰዎች ከዚህ ህገወጥ ማዕድን ንግድ ገንዘብ ያገኛሉ።
|
ከሁለት ዓመት በፊት አንድ የጭነት መኪና ከተዘጋዉ የሽንኮሎብዌ የማዕድን ጉድጓድየወጣ ዩራኒየም እንደጫነ ተይዟል።
|
አሟሟቱ የተፈጥሮ ይሁን ይህን ታሪክ በመዘገቡ ግድያ ተፈጽሞበት ይሁን የተገኛ መረጃ የለም ፈጣሪ ብቻ ነዉ ያንን የሚያዉቀዉ።
|
ቁጥር የተሰኘዉ ክሊኒክ ሉቡምባሺ ዉስጥ የሚገኝ ነፍሰጡር ሴቶችን የሚያስተናግድ የህክምና ጣቢያ ነዉ።
|
እዚህ የምንገኝ ሃኪሞች የምንመዘግባቸዉ የከፋ የአካል ጉድለቶች እየጨመሩ ሄደዋል በተለይም የሸቀጦች ዋጋ በናረባቸዉ በ እና ዓ ም።
|
ፕሮፌሰር ጋብርየል ካፓያ ሽንኮሎብዌ ከሉቡምባሺ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር የሚርቅ በዓለም ረዥም እድሜ ያስቆጠረ የዩራኒየም ማዕድን ማዉጫ ስፍራ ነዉ።
|
በጎርጎሪዮሳዊዉ ዓ ም ዩናይትድ ስቴትስ የጃፓን ከተሞች ሄሮሽማና ናካሳኪ ላይ የጣለችዉ አቶም ቦምብ ከዚህ ስፍራ በተገኘዉ ዩራኒየም የተሠራ ነዉ።
|
የዛሬ ዘጠኝ ዓመት የማዕድን ማዉጫ ስፍራዉ በይፋ ተዘግቷል አደገኛ ጨረር የሚያስከትለዉ ማዕድንም እንዳይሸጥ በህግ ተከልክሏል።
|
ሆኖም የአፍሪቃ የሰብዓዊ መብቶች ድርጅት ኃላፊ ጎልደን ሚሳቢኮ በህገወጥ መንገድ ግን ድርጊቱ እንደሚፈፀም መረጃ ይፋ አድርገዋል።
|
አሁን የእሳቸዉን ስፍራ የያዙት ጃን ክላዉድ ባካ በዉሃና በአፈር ዉስጥ የሚገኘዉን የአደገኛ ጨረሩን መጠን መለካት ቀጥለዋል።
|
ኪንሻሳ ላይ በጎሮጎሪዮሳዊዉ የዘመን ቀመር ዓ ም የተገነባ በአፍሪቃ የመጀመሪያዉ የኒኩሊየር ማብላያ ይገኛል።
|
ያኔ ደግሞ የኮንጎ መንግስት መልሶ ዩራኒየም ማዕድን ማዉጣትን ዳግም ህጋዊ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
|
የሶማሊያ አቋም እነሳዉዲን አስደንግጧል ዓለም ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
አፍሪቃ የማሊ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ አሸናፊ ቡባከር ኬይታ የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኢብራሂም ቡባከር ኬይታ የማሊ ፪ኛ ዙር ፕሬዚደንታዊ ምርጫ አሸናፊ ሆኑ።
|
ቀደም ሲል የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን እንዳስታወቁት በከፊል በወጣው ውጤት ላይ ኬይታ ሲሴን በጉልህ የድምፅ ብልጫ በመምራት ላይ ናቸው።
|
ፕሬዚደንታዊወ ምርጫ በሀገሪቱ ሥርዓተ ዴሞክራሲን እና መረጋጋትን መልሶ ያስገኛል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል።
|
እንደሚታወቀው፡ ይኸው አካባቢ በመጀመሪያየአዛዋድ ነፃ አውጪ ንቅናቄ በሚባለው ኤምኤን ኤልኤ በኋላም በተለያዬ እሥላማዊ ቡድኖች ተይዞ ነበር የቆየው።
|
የምርጫ ኮሚሽን በይፋ ባወጣው የመጀመሪያ ዙር ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ውጤት መሰረት፡ ኢብራሂም ቡባከር ኬይታ ሲሴ ሱማይላ ደግሞ የመራጭ ድምፅ አግኝተዋል።
|
ይህ በሁለተኛውም ዙር ምርጫ ብዙ መራጮችን ድምፅ አስገኝቶላቸው ለድል አብቅቶዋቸዋል።
|
የአዉሮጳ ሃገራት የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የተኅዋሲዉን አደገኝነት ተከትሎ ስርጭቱን ለማለዘብ ሲሉ የተለያዩ ዉሳኔዎችን እያሳለፉ ነዉ።
|
የአዉሮጳ ኅብረት መቀመጫ ብሩስል እደቀደመዉ ጊዜ በስብሰባ መጣበብ ቀርቶአል ቤልጂየም ሱቆች ሁሉ ተዘግተዋል።
|
ለ ቀናት የሚፀናዉ ሕግ በየሃገራቱም የተለያዩ ሱቆችን እያዘጋ ነዉ።
|
ፍርድ ቤቱ የዛሬ አሥር ዓመት ከተቋቋመ ወዲህ ብይን ሲያሳልፍ ይህ የመጀመሪያው ነበር።
|
ሉባንጋ ወደ ዴን ኻግ የተዛወሩት በ ዓም ሲሆን ችሎታቸው የተጀመረው በ ዓም ነበር።
|
የዴን ኻጉ ፍርድ ቤት ብይኑን በራድዮ ወይም በቴሌቪዥን በቀጥታ ያስተላልፋል የሚል ግምት ነበራቸው።
|
ግን ለሳተላይቱ አገልግሎት ባለመከፈሉ ዜናውን ሊያደምጡ የቻሉት በኮንጎ ከተሰማራው የተመድ ሰላም አስከባሪ ጓድ ራድዮ ነበር።
|
በፍርድ ቤቱ የቀረቡት አፍሪቃውያን ብቻ ናቸው አንድም አውሮጳዊ ወይም አሜሪካዊ የለም።
|
በኢቱሪ ተፈፀመ የሚባለውን ወንጀል ያካባቢ ፍርድ ቤት ቢመረምረው የተሻለ ይሆናል።
|
መንግሥታዊ ያልሆኑት ድርጅቶች ነበሩ ሕፃናቱን አግኝተው የመለመሉዋቸው፡ ያሰለጠኑዋቸው እና በመጨረሻም ሉባንጋ የመለመሉዋቸው ወታደሮች መሆናቸውን እንዲናገሩ የገፋፉዋችው።
|
ይህ፡ ማለትም ምስክሮች የዓቃቤ ሕጉ ቡድን ክሱን የሚደግፍለት ቃል እንዲሰጡ ተፅዕኖ አሳርፎባቸዋል የሚለው ዓይነቱ የመከራከሪያ ሀሳብ በኢቱሪ ክፍለሀገር አዘውትሮ ተሰምቶዋል።
|
የኮንጎ ያርበኞች ህብረት ፓርቲ በውትድርና ሲወስደኝ አሥራ ሁለት ዓመቴ ነበር ስወጣ ደግሞ አሥራ ስምንት ዓመቴ ነበር።
|
የተመድና መንግሥታዊ ያልሆኑት ድርጅቶች ብይኑ በጎሳዎች መካከል ግጭቱን እንደገና ይቀስቅስ ይሆናል በሚል ሰግተው ነበር።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.