input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የአየር ንብረት ለውጥ ተሟጋቾቹ ከባቢ አየርን ጠብቁ የድንጋይ ከሰል ቊፋሮን አቊሙ የሚለውን ዘመቻቸውን በዘፈን እና ከበሮዎችን በመምታት አሰምተዋል፡፡
|
እየጨመረ በመጣው የባሕር ወለል ምክንያት በደሴት ላይ ያሉ ሃገራት የመጥፋት አደጋ ተጋርጦባቸዋል ሲሉም በመግለጫቸው ጠቁመዋል፡፡
|
የአየር ንብረት ለውጥን ለመዋጋት ከባህር የሚገኝ ነዳጅ እና የድንይ ከሰልን በፍጥነት መጠቀም ማስቀረት ይኖርብናል ሲሉ አሳስበዋል፡፡
|
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት አማካኝነት የሚካሄደው ሃገራት የሚሳተፉበት ስብሰባ እና ድርድር ከሰኞ ጥቅምት ጀምሮ ለ ቀናት ይካሄዳል፡፡
|
በሰልፉ ላይ ኦክስፋም ግሪን ፒስ ዳቦ ለዓለም የቤተክርስትያን ተራድኦ ድርጅት ሚዜሮርም እንዲሁም አረንጓዴ ፓርቲ እና ግራዎቹ ፓርቲ ተካፋይ ሆነዋል።
|
የከባቢ አየር ጉባዔው የፊታችን ሰኞ ተከፍቶ እስከ ኅዳር ድረስ ይዘልቃል።
|
የንዑሷ ደሴት ፊጂ ጠቅላይ ሚንሥትር ፍራንክ ባይኒማራማ በሚመራው ጉባዔ እስከ ታዳሚያን ተብሎ ይጠበቃል።
|
ጠቅላይ ሚንሥትሩን ጨምሮ የከፍተኛ አስፈጻሚ አካላት ደኅንነትን በአስተማማኝ መልኩ ይጠብቃሉ የተባለላቸው ልዩ ኃይላት ወታደራዊ ትርኢት ማሳየታቸው የበርካቶችን ትኩረት ስቧል።
|
በእድሜ የገፉ ሙስሊም አዛውንቶች በወጣቶች ሲደበደቡ የሚታይበት ተንቀሳቃሽ ምስል በተለያዩ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ እጅግ አነጋግሯል።
|
ይኽ አጭር ተንቀሳቃሽ ምስል በይነ መረብ አውዶች ላይ በተለቀቀበት ቅጽበት በርካቶች ጋር ለመድረስ አፍታም አልቆየበትም።
|
ዋናው ምክንያት የነበረው በወቅቱ የተወሰኑ የመጅሊስ ተወካይ ነን የሚሉ እና አይ አትወክሉንም የሚሉ ሰዎች ስብሰባ መጥራታቸው መኾኑን አያይዘው ለ ተናግረዋል።
|
አቤል አሥራት በትዊተር ገጹ፦ ሽማግሌ መደብደብ እንደ ወይን መጥመቅ በጊዜ የሚሻሻል አይደለም እኮ።
|
አይ ከሁለት ወር በፊት ነው ምናምን ይላሉ ሲል ጽፏል።
|
ማዳም ደመቂያ በበኩሏ፦ ምን ይፈይድልኛል ፀቡ በምን እንደተነሳ ወይም መቼ እንደተከሰተ ማወቅ
|
አዛውንቶችን ጧሪ ሳይሆን ደብዳቢ ወጣቶችን ኢትዮጵያ ማፍራቷ ነው ልብ የሚሰብረው የሚል መልእክት ትዊተር ገጿ ላይ አስፍራለች።
|
እዮብ ዘውዴ፦ ድብደባው ዛሬም የዛሬ አመትም የዛሬ ሁለት ወርም ይፈጸም ኢ ሰብአዊ እና አሳፋሪ ነው።
|
ዳናይት በበኩሏ ትዊተር ገጿ ላይ፦ በጣም የሚገርመው ደግሞ ተመልከቱ ቆይቷል ብሎ ያስተባባዩ ብዛት ስትል ጽፋለች።
|
አባ ቦራ በትዊተር ጽሑፉ፦ ሽማግሌዎችን የማያከብር ትውልድ ለሀገር እዳ ነው።
|
የሻሸመኔ ጥቃት አድራሾች በሙሉ ዛሬውኑ ተሰብስበው ለፍርድ ሊቀርቡ ይገባል
|
ይህንን ጥቃት ተገን አድርጎ በጅምላ መፈረጅና ጥላቻን መስበክም ትክክል አይደለም ብሏል።
|
እሙዬ ፎኒክስ በሚል የትዊተር ገጽ የቀረበ ጽሑፍ ደግሞ እንዲህ ይነበባል።
|
ይኽንኑ የሻሸመኔው አጭር ተንቀሳቃሽ ምስል በተመለከተ አሌክስ አብርሃም፦ ክፉዎች ስለሆንን ከፉ ነገር ቶሎ ይስበናል
|
ሻሸመኔ ወጣቶች አዛውንቶችን ሲደበደቡና ሲገፈታተሩ የሚያሳይ ቪዲዮ እዚህ ፌስቡክ ላይ ተለቆ ነበር ነገሩ አሳዛኝ ነው
|
አንድ ሰዓት በማይሞላ ጊዜ ሸር ያደረገው ህዝብ ብዛት ሲል መደነቁን ገልጧል።
|
በዛው መጠን ግን ሰዉ ለበጎ ነገር እምብዛም ቁብ አለመስጠቱትን በመግለጥ አዛውንቶችን ለመርዳት ሜቄዶንያ ከዚህ ቀደም ለቆት የነበረውን ቪዲዮ ያጣቅሳል።
|
ሞት ይሻላል በዘመኔ ይሄን ዝቅጠት ከማይ የኤሊያስ ከበደ ጣፋ የፌስቡክ መልእክት ነው።
|
በ የፌስቡክ ገጽ ላይ ከተሰጡ አስተያየቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል።
|
ላቭድ ሙን በሚል የፌስቡክ ስም የቀረበው ጽሑፍ ቀጣዩን መልእክት ይዟል።
|
ደርበው ታደሰ፦ ድርጊቱ የተፈመበት ጊዜ መርዘም ድርጊቱ እንዳልተፈመ አያስቆጥርም።
|
አይደለም አባትን ያክል ይቅርና ታላቅ ወንድም በሚከበርበት ሀገር ይሄ አስነዋሪ ተግባር ነው።
|
የዛሬ ሁለት ወርም ሆነ የዛሬ ሺ አመት ልዩነት የለውም ነውር ሁሌም ነውር ነው በዳልቄሮ ዳልቄሮ የተሰጠ አስተያየት።
|
ይኽንኑ ጉዳይ በተመለከተ ተስፋይ ኃይለማርያም ፌስቡክ ላይ በሰጠው አስተያየት፦ የሪፐብሊኩ የጥበቃ ኃይል የሚባል ነገር ተቋቁሟል።
|
ይህ ኃይል ዓላማው የመንግሥት ባለሥልጣናትንና ቤተሰቦቻቸውን ከማንኛውም ጥቃት ለመከላከል የተቋቋመ የደህንነት ኃይል ነው።
|
ነገር ግን እስከዛሬ ይሠራበት የነበረው የልዩ ኃይል ችግር ምን ሆነና ነው ይህ የተቋቋመው።
|
የሪፐብሊኩ ጥበቃ ኃይል ትርኢት ባቀረቡበት ወቅት ጀበናዎችን መሰባበራቸው ለበርካታ ትችት እና ስላቅ ሰበብ ኾኗል።
|
ኤሊያስ ትዊተር ላይ፦ የአገሬን ቡና ከሽና የምትጠምቅልኝን ጀበናን እንዲህ ማሰቃየት ለእኔ ምቾት አልሰጠኝም።
|
የጀበናዉን ጥንካሬ ያዩ ደንበኞች ከሀገርም ከዉጭም ብዛት ያለቸዉ ትዕዛዞች እየሰጡ ነዉ።
|
ጸጉሯን በጀበና ቅርጽ የተቆነደለች ወጣት ፎቶግራፍን ያያዘው ጆማኔክስ፦ ይህቺ ወ ሮ ወሪት ጉብል ሴት የሪፐብሊኩ ጋርድ በማይደርስበት ትቀመጥ ሲል ጽፏል።
|
ይሁን እንጅ በጋምቤላ ከተማ የስደተኞቹን ርምጃ በመቃወም ለተቃውሞ አደባባይ የወጡት ከፀጥታ ኃይሎች ጋር መጋጨታቸዉ አለመረጋጋቱን እንዳባባሰ ይሰማል።
|
ዶቼቬለ ስለ ግጭቱ ከአካባቢው ነዋሪዎች መረጃዎችን ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም ።
|
የዚህ ሁሉ መንስኤ ያሁኑ መንግስት ስልጣን ከያዘ አንስቶ ያለዉ የመልካም አስተዳደር ብልሹነት ነዉ ሲሉ አቶ ኝካዉ ኦቻላ ያስረዳሉ ።
|
በጋምቤላ ክልል የአኙዋክ የኑዌር እና የሌሎች ብሄረሰቦችን እሮሮዎች መንግስት ማዳመጥ አልቻለምም ይላሉ።
|
የኢትዮጵያ መከለከያ ሰራዊት እነዚህን ታጣቂዎች ለመያዝና እና የታገቱትን ለማስመለስ ርምጃዎችን እየወሰደ መሆኑንም አቶ አበበ አብራርተዋል።
|
ያገኟቸውን መልካም ዕድሎች ያመከኑት የመቐለ እንደርታዎች ገና በቅድመ ማጣሪያ ከውድድር ውጭ ለመሆን ተገድደዋል።
|
ለአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የመልስ ጨዋታ ወደ ታንዛንያ ያመራው ፋሲል ከነማም ወደ ቀጣይ ዙር ማለፍ አልቻለም።
|
ከአዲሱ አሰልጣኙ ስዩም ከበደ ጋር ወደ ስፍራው ያቀናው ቡድኑ ከትላንት በስቲያ ነሐሴ ከአዛም ስፖርት ጋር ባደረው ግጥሚያ የሶስት ለአንድ ተሸንፏል።
|
አትሌቲክስ ቅዳሜ ምሽት በተካሄደው የፓሪስ የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተሳታፊዎች ነበሩ።
|
በሴቶቹ በ ሜትር ርቀት ጉዳፍ ጸጋይ ሰባተኛ ሆኗ ውድድሯን ብታጠናቅቅም የገባችበት አንድ ደቂቃ ከ ሰከንድ የግሏ ምርጥ ሰዓት ሆኖ ተመዝግቧል።
|
በወንዶቹ የ ሜትር የመሰናክል ውድድርም ኢትዮጵያውያኑ ለሜቻ ግርማ እና ጫላ በዮ ጥሩ ፉክክር በማሳየት ሶስተኛ እና አራተኛ በመሆን ተከታትለው ገብተዋል።
|
በ ሜትር ርቀት ጥሩ ውጤት እንደሚያስመዘገብ ተጠብቆ የነበረው ወጣቱ አትሌት ሳሙኤል ተፈራ ድል ሳይቀናው ቀርቷል።
|
ሳሙኤል ከውድድሩ በኋላ ለዶይቼ ቬለ እንደተናገረው የስልጠና ጫና በውድድሩ ውጤት ላይ ተጽዕኖ አሳድሮበታል።
|
አፍሪቃ ድንገቴ የስደት ሙግት በቻድ በርካታ ቻዳውያን በአንድ ጉዳይ ተገርመዋል።
|
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኤማኑዌል ማክሮ በቻድ የተገን ፈላጊዎች ማዕከል ለማቋቋም ማቀዳቸው ከተሰማ ጀምሮ የስደት ጉዳይ በአገሪቱ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል።
|
ፈረንሳይ በቻድ የስደተኞች መጠለያ መገንባት ትሻለች ማሪ ላርለም በቻድ ዋና ከተማ ንጃሜና ከአሜሪካ ኤምባሲ አጠገብ ከሚገኘው ቢሯዋ ተቀምጣለች።
|
የቻድ የመሰረታዊ መብቶች ማስፋፊ ማኅበር ኃላፊ ስትሆን ከ የሥራ ባልደረቦቿ ጋር ትምህርት እና ድህነት በመሳሰሉ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ ትሰራለች።
|
ሚሊዮን ዜጎች ያሏት ቻድ በስደት ላይ በሚደረገው ዓለም አቀፍ ዉይይት ዋነኛ መነጋገሪያ የሆነችው ድንገት ነበር።
|
ምክንያቱ ደግሞ የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኤማኑዌል ማክሮ የጥገኝነት ማዕከል በአገሪቱ ለማቋቋም ባደረጉት ሙከራ ሳቢያ ነው።
|
ማክሮ የሚመሯት ፈረንሳይ ሰዎች ከሁለቱ አገሮች የመውሰድ ውጥን አላት።
|
በጎርጎሮሳዊው ዓ ም አሜሪካ በተመሳሳይ መንገድ የተመረጡ ሰዎችን ወስዳለች።
|
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቻድ ላይ የጉዞ ማዕቀብ ከጣሉ በኋላ ግን ከጥር እስከ መስከረም ባለው ጊዜ አሜሪካ የወሰደችው ብቻ ነበር።
|
ይሕ ማለት ስደተኞቹ የተሻለ የደኅንነት ጥበቃ ያገኛሉ ማለት ነው።
|
የፈረንሳይ እቅድ በአገሪቱ የስደተኞች እና አገር አልባ ሰዎች የደኅንነት ጥበቃ ቢሮ ተግባራዊ እየተደረገ ነው።
|
በዚህ ደረጃ የተገን ጠያቂዎች ማዕከሉ ምን ሊመስል እንደሚችል በግልፅ የሚታወቅ ነገር የለም።
|
ባለፈው ጥቅምት ወር የፈረንሳይ ባለስልጣናት ከ በላይ ተገን ጠያቂዎችን አነጋግረዋል።
|
ቁጥሩ ግን በቻድ ከሚኖሩ ስደተኞች አኳያ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም።
|
ከ በላይ የሚሆኑት ከቀያቸው ተፈናቅለው በቻድ ለመጠለል የተገደዱት በዳርፉር የርስ በርስ ጦርነት ተገፍተው ነው።
|
በማዕከላዊ አፍሪቃ ሪፐብሊክ ናይጄሪያ እና በቻድ ሐይቅ ቀጣና ያለውን ሁኔታ መመልከት እንችላለን።
|
በቻድ የተቃውሞ ፖለቲከኛው ቤራል ምባይኮቦ ግን ተገን ፈላጊዎችን በአንድ ቦታ የሚያሰባስብ ማዕከል የመገንባቱን ሐሳብ ይቃወማሉ።
|
የተገን ማመልከቻ ማቅረብ የፈለገ ሰው ሁሉ ወደ ቻድ ሊመጣ ይችላል።
|
ባለፈው ዓመት የቻዱ ፕሬዛዳንት ኢድሪስ ዴቤ ጀርመንን ሲጎበኙ ከኒጀር የተሰደዱ በመቶ ሰዎች ሊቢያ የደረሱት አገራቸውን አቋርጠው መሆኑን ተናግረው ነበር።
|
በፍራይቡርግ የአርኖልድ ቤርግሽትራሰር ማዕከል ተመራማሪው ሔልጋ ዲኮው ግን ሌላ ሐሳብ አላቸው።
|
ብዙዎቹ ቻዳውያን እጅግ ደሐ በመሆናቸው ወደ አውሮጳ ለመጓዝ የሚያስፈልገውን ገንዘብ መክፈል አይችሉም።
|
ምባይኮቦ እንደሚሉት ሰዎች የዕለት ተለት የኑሮ ትግል እና ፈታኙ ማኅበራዊ ሕይወት ይበልጥ ያሳስባቸዋል።
|
ይህ ደግሞ የመናገር ነፃነትን በመሳሰሉ መሰረታዊ መብቶች ላይ በየጊዜው እየከፋ የሚሔደውን ገደብ ይጨምራል።
|
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል በመጥፋት እና በመጭቆና መካከል ይመድበዋል።
|
ማሪ እንደምትለዉ የስደት ጉዳይ በአገሯ መነጋገሪያ ያልሆነበት ሌላ ምክንያት አለ።
|
ይሁንና በንጃሜና ስደት እና ቻድ የድንገቴ ትኩረት ማዕከል የሆኑበት ፖለቲካዊ ስልት አለ የሚል ጉምጉምታ ይደመጣል።
|
በጎርጎሮሳዊው ኅዳር ዓ ም ከተካሔደው የቫሌታ ጉባኤ ጀምሮ ሰዎች ከአገሮቻቸው የሚሰደዱባቸውን ምክንያቶች ለመግታት በሚል ለታቀዱ ፕሮጀክቶች በርካታ ገንዘብ ይሰጣል።
|
ባለፈው መስከረም በፓሪስ ከተካሔደ ስብሰባ በኋላ እስከ ቢሊዮን ዩሮ የሚደርስ ገንዘብ ቃል እንደተገባላቸው ተናግረው ነበር።
|
ለማነፃጸር ያክል ግን የቻድ አጠቃላይ አገራዊ የምርት መጠን በዓመት ከ ቢሊዮን ዩሮ በታች ነው።
|
ውይይት፦ መልስ የሚሹ የሲዳማ ክልልነት ጥያቄዎች መግቢያ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
በዓለም ላይ በየዓመቱ ሺህ ሴቶች በዚህ ካንሰር ይያዛሉ አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
የአዉሽቪትስ ታሪክ ከማንኛዉም የአዉሮጳ ሃገሮች በላይ ወደኃላ ሄደዉ የራሳቸዉን ታሪክ የፈተሹ እና በናዚ ዘመነ መንግሥት የተደረገዉን ነገር ያወገዙ ጀርመኖች ናቸዉ።
|
ከማንኛዉም የአዉሮጳ ሃገሮች በላይ ወደኃላ ሄደዉ የራሳቸዉን ታሪክ የፈተሹ እና በናዚ ዘመነ መንግሥት የተደረገዉን ነገር ያወገዙ ጀርመኖች ናቸዉ።
|
ለዚህም ነው የጋራው ጦር ጓድ አመራር ከስድስት ወራት በላይ የሚቀጥልበት አሰራር በጣም በጣም አስፈላጊ የሚሆነው።
|
ከነዚህም አንዱ የናይጀሪያን ጦር እዝ ከመዲናይቱ አቡጃ የቦኮ ሀራም ጠንካራ ሠፈር ወደሚገኝባት ማይዱግሪ ከተማ ማዛወራቸው ይጠቀሳል።
|
ስፖርት ጥቅምት ቀን ዓ ም ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ቀጠር የቀረቡላት ጥያቄዎች ሳውዲ አረብያ እና አጋሮቿ በአልጀዚራ ዘገባዎች ላይ የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር ተወካዮች በየጊዜው መቅረረባቸውን አይደግፉም።
|
ስለ አረቡ ዓለም አብዮት የሚቀርቡ ዝግጅቶችም የአብዮቱን ጥሩነት የሚያጎሉ እና በግልጽ ድጋፍ የሚሰጡ ናቸው ሲሉ ይቃወማሉ።
|
ይሁን እና ዩናይትድ ስቴትስ ወደ መፍትሄ የሚያመራ ውይይት ለማካሄድ መሠረት የሆኑ ጉዳዮች መነሳታቸውን በበጎ ተመልክታዋለች።
|
በርግጥ ለቀጠር የቀረበው ዝርዝር ጥያቄ ለመሪዎቿ ራስ ምታት መሆኑ አይቀርም።
|
ትንሽትዋ ቀጠር ከጎረቤቶችዋ ጋር ሰለማዊ ግንኙነት እንዲኖራት የቀረቡላትን ባለ ነጥብ ጥያቄዎች ማሟላት ይኖርባታል።
|
ከዚህ ሌላ ዶሀ ለብዙዎቹ የዓረብ ሀገራት የዓይን እሾህ የሆነባቸውን ዓለም አቀፉን የቴሌቪዥን ጣቢያ አልጀዚራን እንድትዘጋም ጥያቄ ቀርቦላታል።
|
ሳውዲ አረብያ እና አጋሮቿ በአልጀዚራ ዘገባዎች ላይ የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበር ተወካዮች በየጊዜው መቅረረባቸውን አይደግፉም።
|
በስም የተዘረዘሩ አሸባሪ የተባሉ ሰዎችን አሳልፋ እንድትሰጥ እና ከአራቱ አረብ ሀገራት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ያላትን ግንኑነቶች እንድታቋርጥም ተጠይቃለች።
|
በጀርመን የውጭ ጉዳዮች ማህበር የመካከለኛው ምሥራቅ የፖለቲካ ጉዳዮች አጭኚ ሴባሳትያን ዞንስ እንደሚሉት የቀጠር የፖለቲካ አካሄድ ከሳውዲ አረብያ የተለየ ነው።
|
ቀጠር በአካባቢው ከሚገኙ የአረብ ሀገራት በተለየ ራስዋን ከሁሉም ጋር መነጋገር የምትችል ተዋናይ አድርጋ ነው ለማቅረብ የምትሞክረው።
|
ከሳውዲ አረብያ በተለየ ለምሳሌ በጣም ግልጽ ናት ሰላም ማምጣት ውይይት ማካሄድ ትፈልጋለች።
|
ኢራን ለሳውዲ አረብያ በአካባቢው ዋነኛ የፖለቲካ እና የሃይማኖት ተጻጻሪ ናት።
|
ከምንም በላይ ሳውዲ አረብያ እና አጋሮቿ ዶሀ ከኢራን ጋር ያላት የቅርብ ግንኙነት ያበሳጫቸዋል።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.