input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
ቢያንስ አድዋ እራሱ መኖሩ ለኛ መጽናኛ ነው ጉራም አንወድም ምናምን ብለን እንለፈው እንጂ ብላለች።
|
ምኒልክ ተወልዶ ባያነሳ ጋሻ የጣልያን ባሪያ እንጅ ባልተባልኩ ሐበሻ አደዋ አድዋ አድዋ ያለው ደግሞ ባይለኝ ቦጋለ ነው።
|
እንኳን ለአድዋ ድል ኛው ዓመት ክብረ በዓል አደረሰን ያለው ሸገር ኤፍ ኤም በትዊተር ገጹ፦ ስለአድዋ ምን ያውቃሉ
|
ታላቁ የአድዋ ድል በዓል የሚከበርበት የአፄ ምኒሊክ ሐውልት የቆመው ከአድዋ ጦርነት ዓመታት በኋላ ጥቅምት ዓ ም መሆኑን ያውቃሉ
|
አድዋ የአፍሪቃዊያን ኩራት ያብ ሲሳይ ማማሩ የፌስቡክ አጭር መልእክት ነው።
|
ያለው አህመድ ሐምዛ ሲኾን ቶፊቅ ሀሰን አድዋ የኛነታችን መለያ ብሏል።
|
ፀጋው መላኩ፦ ኢትዮጵያዊነት ወደ መሥመሩ እየተመለሰ ነው አድዋ ሲል በእንግሊዝኛ ጽፏል እዛው ፌስቡክ ላይ።
|
ከተማ ለቆ ድንበር ይጠብቅ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አንቀበልም የሚሉ ተቃውሞዎች በነቀምትና ደንቢዶሎ ተደረገ ሲልም ተቃውሞውን የሚያሳዩ ፎቶግራፎችን አያይዟል።
|
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በአብላቻ ድምፅ አጽድቋል።
|
ፍትዊ ዘ መሀሪ ደግሞ እዛው ፌስቡክ ላይ ፦ እና ወሮበላ አገሪትዋን ይበጥብጣት በማለት ጠይቋል።
|
ፍትኅ ለብላቴናው መሀመድ በሚል የተደረገው የትዊተር ዘመቻ ሌላኛው የማኅበራዊ መገና ዘዴዎች ርእስ ነው።
|
ሃይከል ትዊተር ላይ ባሰፈረው የእንግሊዝኛ መልእክቱ በሕክምና ስህተት ተብዬ ኢትዮጵያዊው ህጻን ራሱን ስቷል።
|
ኢትዮጵያያዊቷ እናት ወ ሮ ሐሊማ ሙዛሚል ሁሴን የዛሬ ዓመት ስለኾነው ለዶይቸ ቬለ እንደተናገሩት ልጃቸው ሐኪም ቤት ሲገባ ጤነኛ ነበር።
|
ልጄ ሞሐመድ አብደልአዚዝ ያህያ እንደ ጎርጎሪዮስ አቆጣጠር በ የአራት ዓመት ሕጻን ሳለ ወደ ሐኪም ቤቲ የሄደው በእግሩ እየተራመደ ነበር ብለዋል።
|
እናት በስህተት ልጃቸው ለዓመታት አቅሉን ስቶ ለአልጋ በመዳረጉ የ ሚሊዮን የሳውዲ ሪያል ገንዘብ ካሣ እንዲሰጣቸው ተወስኖላቸው ነበር።
|
ይኹንና ሐኪም ቤቱ ገንዘቡን የሚሰጣቸው የህይወት ማቆያው ተነቅሎ ልጃቸውን ከወሰዱ መኾኑን ሲነግራቸው ሳይስማሙ ቀርተዋል።
|
ለዓመታት የሞሐመድን ጉዳይ በቅርበት የሚከታተለው ጋዜጠኛ ነቢዩ ሲራክ ያገባኛል የሚል ተቆርቋሪ ዜጋ ያስፈልገናል
|
ድምጽ ለሌለው ለማያይ ለማይሰማና ለማይናገረው ብላቴናው መሐመድና ለከልታማ ቤተሰቦቹ መገፋት መብት ማስከበር መቆም ዋጋ አለው
|
ከ በላይ የሚቆጠሩ ሰዎች ከአመዱ ውስጥ ተቀብረው ቀርተዋል አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
የጠቅላይ ምኒስትሩ ጉብኝት በፈረንሳይ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ሰዎችን ካገር አገር ከሚያዘዋውሩ የሲና ዐረብ ዘላኖች እጅ የወደቁት ደግሞ እስካሁን ድረስ የሚፈጸምባቸው ግፍ የሚዘገንን መሆኑን የዜና አገልግሎት ድርጅቶች ያስረዳሉ።
|
የእሥራኤል መንግሥት ህገ ወጥ በሆነ መንገድ ወደ ግዛቱ የሚገቡ ሰዎችን ተቀብሎ ተገቢውን ክብካቤ የማድረግ ፍላጎት የለውም።
|
እንደምንም በለስ ቀንቷቸው የሚገቡትን ከሚያግዙት መካከል የአንዱን ድርጅት ተጠሪ በማነጋገር ተክሌ የኋላ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሯል።
|
በተጠቀሰው የመንግሥት ባልሆነው ድርጅት ውስጥ የስደተኞችና ፈላስያን ክፍል ዋና ሥራ አስኪያጅ ወ ት ሾኻር ሾኻም እንዲህ ይላሉ።
|
አንዳንድ የዜና አውታሮች ዘመናዊ ባርነት በሚሉት ጭካኔ በተመላበት ዘግናኝ እርምጃ ኩላሊትና ጉበት እየተነጠቁ በአሰቃቂ ሁኔታ ህይወታቸው እስከማለፍ መድረሱን አስታውቀዋል።
|
ሰዎችን ከቦታ ቦታ በድብቅ ለማሸጋገር የተደራጁና የራሳቸውን መረብ የዘረጉ ክፍሎች መኖራቸውንና እነዚህም ሰዎች ከአያንዳንዱ ሰው እስከ ዶላር እንደሚጠይቁ ሰምተናል።
|
በተደጋጋሚ ቁም ሥቅል እያዩ አያሌ ወራት በእንዲህ ሁኔታ ሊቆዩ ይችላሉ።
|
በዩናይትድ እስቴትስ ው ጉ ሚንስቴር የሰብአዊ መብት ይዞታ ነክ ዘገባ ላይ ተወስቷል።
|
ቁም ስቅል የሚያዩትን ተገን ጠያቂዎች ማስለቀቅ ሰውን ካገር አገር ህገ ወጥ በሆነ መንገድ የሚያሸጋግሩትን መያዝና ድርጊታቸውን ማስቆም ነው
|
ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ቃል አቀባይ አቶ መሐመድ አብዱረሕማን አውዲዮውን ያዳምጡ።
|
ዉይይት ፍካት እና ፅልመት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የሜቴክ ሹማምንት ምዝበራ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የመን በሑቲ አማጽያን የስደተኛው መንግስት ወታደሮች የአይሲስ ታጣቂ ቡድንና አልቃዒዳ ከውስጥ በኢራንና ሳዑዲ አረቢያ ደግሞ ከውጭ መታመሷን ቀጥላለች።
|
ከሰሞኑ፦የነፍጠኛ ጉዳይ የኤልያስ ስንብት የኖቤል ሽልማት ሁለቱም በተወከሉበት የፖለቲካ ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ናቸው።
|
የ ዎቹ ትውልድ ጎልቶ በሚታይበት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ በወጣትነታቸው የፖለቲካ ስልጣንን መቅመሳቸውም ያመሳስላቸዋል።
|
የኦሮሚያ እና የአማራ ክልልን እያስተዳደሩ ባሉ የእህትማማች ፓርቲዎች አባልነታቸው በገዢው ግንባር ኢህአዴግ ጥላ ስር ተጥልለዋል።
|
እኒህ ፖለቲከኞች የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲው ኦዲፒ አቶ ታዬ ደንደአ እና የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲው አዴፓ አቶ አሰማኸኝ አስረስ ናቸው።
|
ሁለቱ ወጣት ፖለቲከኞችን ወደ ንትርክ የከተተው ጉዳይ ባለፈው አርብ መስከረም በተካሄደው የኢሬቻ በዓል ዋዜማ ስነ ስርዓት ላይ የተደረገ ንግግር ነው።
|
ንግግሩን በመስቀል አደባባይ ለተሰበሰቡ በሺህዎች ለሚቆጠሩ የበዓሉ ታዳሚያን በኦሮምኛ ቋንቋ ያሰሙት የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ናቸው።
|
ጠንካር ያሉ ቃላትን ያዘለው የአቶ ሽመልስ ንግግር የአማርኛ ትርጉም ፌስ ቡክን በመሳሰሉ የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች በፍጥነት ነበር የተሰራጨው።
|
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ በንግግራቸው የተጠቀሙት ነፍጠኛ የሚለው አጠራር ውዝግብ ቀስቅሷል።
|
አቶ ሽመልስ በንግግራቸው ዛሬ የሰበረንን ሰብረን ከስሩ ነቅለን ኦሮሞ በተዋረደበት ቦታ ላይ ድል አድርጓል የሚለው አገላለጻቸውም አስተችቷቸዋል።
|
ነፍጠኛ አገር አቀና እንጂ አገር አላጠፋም ሲሉ የተሟገቱ ግለሰቦች በማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎች አስተያየቶቻቸውን አስፍረዋል።
|
ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል አንዱ የሆኑት አቶ የአዴፓው አሰማኸኝ እኔ ነፍጠኛው ሲሰደብ ያመኛል።
|
እናም ባለማወቅም ሆነ ሆን ብለው አማራን በነፍጠኝነት የሚዘልፉትን ልታገስ አልችልም ሲሉ በንግግሩ መከፋታቸውን በግልጽ አሳውቀዋል።
|
ሁናቸው ጌትነት የተባሉ የትዊተር ተጠቃሚ የነፍጠኛ ታሪክ የሚያኮራ እንጂ የሚያሸማቅቅ አይደለም።
|
ነፍጠኛ አባቶቻችን ከባርነት ነጻ ያወጡን ባለውለታዎቻችን ናቸው ሲሉ ተመሳሳይ ሀሳባቸውን አጋርተዋል።
|
ይልማ ኪዳኔ በዚያው በትዊተር አዲስ አበባን ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን ጠብቀው ያስረከቡን ከተለያዩ ክፍሎች የመጡ ነፍጠኞች ምስጋና እንጂ ስድብ አይገባቸውም ብለዋል።
|
ነፍጠኛ መሆን ክብር እና ጀግንነት እንጂ ወንጀል አይደለም ሲሉ ተሟግተዋል።
|
ቃበታ ከሮርሳ የተባሉ የትዊተር ተጠቃሚ ሀገር በነፍጥ አትገነባም ሲሉ መሰል አስተያየቶችን ተቃውመዋል።
|
እንዲህ አይነት አስተሳሰብ ነው ለዘመናት በመካከላችን የማይድን ጠባሳ ያኖረው።
|
አቶ ታዬ የአዴፓውን አቶ አሰማኸኝ በስም ጠቅሰው ባሰፈሩት ጽሁፍ በኢትዮጵያ ነፍጠኝነት እና አማራነት አንድ ስለመሆናቸዉ የሚተርክ አመለካከት የለም።
|
ያ ስርዓት ደግሞ በአማራ ህዝብ ስም ነገደ እንጂ ለደሀው አማራ ጉዳት እንጂ ጥቅም አላመጣም።
|
የአማራ ህዝብ ዛሬም ከወንድሞቹ እኩል ወይም ይበልጥ በድህነት እየማቀቀ ነዉ።
|
የእዚህ ህዝብ ችግር ከህዝባችን ችግር እኩል ይሰማናል ብለዋል አቶ ታዬ።
|
የህዝቦችን ቁሳዊ እና መንፈሳዊ መብቶችን በጭካኔ አጥፍቷል ሲሉም ከስሰዋል።
|
ማዲ ዮናስ በትዊተር ነፍጠኛ የአማራ አቻ ላለመሆኑማ መሬት ላራሹን ከፊት ሆነው የመሩት ባለታሪኮች አማራዎችም ጭምር መሆናቸው ምስክር ነው።
|
ነገር ግን ባለፉት ዓመታት በኢህአዴግ ዘመን አውድ ነፍጠኛ እየተባለ ግፍ የተፈጸመበት አማራ ብቻ ነው በማለት ተከራክረዋል።
|
መንግስቱ ዲ አሰፋ በማህበራዊ ድረገጾች ላይ የተመለከቱትን እና ባለስልጣናት ጭምር የተሳተፉበትን መካሰስ ተችተዋል።
|
ያለፈው ነፍጠኛ እና ገባር የፈጠረውን ሥርዓት በመውቀስም ኾነ ያለልክ የጽድቅ ጸሃይ አድርጎ መሳል ለኛ ምንም አይጠቅመንም።
|
ታሪካችንን ፖለቲካ ከወረረው ይኸው ውለን አድረን ዛሬም እዚያው ነን።
|
እናንት ወጣት መሪዎች እንዲህ ዝቅ ካላችኹስ የዚህች አገር ተስፋ ምንድን ነው
|
አቤል ሽመልስ የተባሉ የፌስ ቡክ ተጠቃሚ የሽመልስ አብዲሳን ንግግር ሰምተህ የእስክንድርን ባልደራስ አለመደገፍ እንዴት ይቻላል
|
የሀሳቡ ደጋፊዎች በመጪው እሁድ ጥቅምት ይካሄዳል ተብሎ ለሚጠበቀው ሰላማዊ ሰልፍ እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶችን የሚያሳዩ ፎቶዎችን በየገጾቻቸው ሲያጋሩ ታይተዋል።
|
የዛሬ ሳምንት መስከረም ምሽት ህይወቱ ያለፈው እና ባለፈው ሰኞ ስርዓተ ቀብሩ የተፈጸመው ኤልያስ በብዙ ኢትዮጵያውያን የሙዚቃ አፍቃሪያን ተዘክሯል።
|
ከ በላይ ዘፈኖችን እንዳቀናበረ የተነገረለት ኤልያስን ከስራዎቹ ባሻገር በበጎ ስራዎቹ እና የህይወት ፍልስፍናው ምሳሌ እንደነበር ብዙዎች መሰክረዋል።
|
ሲሉ ሀዘናቸውን የገለጹት ደግሞ አዴሞ የተሰኙ የትዊተር ተጠቃሚ ናቸው።
|
የፊልም ባለሙያው ዳዊት ተስፋዬ በበኩሉ ኤልያስን የሰው ልክ የሙዚቃ አድባር የብርሃን ልጅ ሲል በትዊተር መልዕክቱ ገልጾታል።
|
ጋዜጠኛ ቆንጂት ተሾመም ኤልያስ መልካ ለጥበብ ታማኝነቱን ሳያጎድል አርፏል።
|
ዘሚኪ የተባሉ የትዊተር ተጠቃሚ ያደግንባቸው የጎረመስንባቸው ብዙ የፍቅር የደስታ የሃዘን ጊዜዎችን ካለፍንባቸው የ ዎቹ ስራዎች ጋር ሁሌም በልባችን ትኖራለህ።
|
ሞት ለማንም ባይቀርም በስራዎችህ ህያው ሆነህ ትኖራለህ ሲሉ ለኤልያስ መልካ የስንብትን መልዕክታቸውን አሰፍረዋል።
|
ሽልማቱ ያንን መተማመን ርዕይ እና ቁርጠኝነት መልሶ እንዲያገኙ ያበረታታቸዋል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ብሏል።
|
ኤልዛቤት ገብረክርስቶስ የተባሉ የትዊተር ተጠቃሚ ሸላሚዎቹ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አስተዳደር በኢትዮጵያ የተከሰቱ ችግሮችን ከግምት ማስገባታቸው ላይ ያላቸውን ጥርጣሬ አንስተዋል።
|
ሸላሚዎቹ በእርሳቸው ሀገር ለተከሰተው ሞት መፈናቀል እና አለመረጋጋት ግድ የላቸውም ማለት ነው
|
የኒዮ ሊበራል የኢኮኖሚ ፖሊሲዎች እና የተቀባቡ የፖለቲካ ለውጦችን የሚያስተጋቡ ናቸው።
|
መላዕከ ጸሀይ አበራ የተባሉ የትዊተር ተጠቃሚ ሽልማቱን ከኢትዮጵያ ጋር አያይዘውታል።
|
ኢትዮጵያ ወደቀች ሲባል እየተነሳች ዛሬም ለወደፊቱም በልጆቿ ከፍ ብላ ትታያለች ብለዋል ጸሀፊው የኖቤል የሰላም ሽልማቱን ተከትሎ በትዊተር ባሰፈሩት መልዕክት።
|
ቆይታ ከድምፃዊና ኮሜዲያን አዝመራዉ ሙሉሰዉ ጋር ይዘት ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
ተጠርጣሪዎች ከመታሰራቸዉ በፊት በቂ ምክንያት መኖሩ በደንብ ይጣራም ሲል ጠይቆአል
|
ስንል በለፌስ ቡክ እና በትዊተር ባስተላለፍነዉ መልክት መሰረት ጥቂት የማይባሉ የዶቼ ቬሌ ወዳጆች የእንኳን አደረሳችሁ መልክት በፊስቡክ ገጻችን አስተላልፈዉልናል።
|
ተሻለ ቢጂጎ የተባሉ በሃገር ዉስጥም ላላችሁ ሆነ ከአገር ዉጭ ለምትገኙ ኢትዮጵያዉያን እንኳን ለብርሃነ ልደቱ አደረሳችሁ ።
|
ይህ የገና በዓል ለመላ ኢትዮጵያዉያን ሰላም አንድነት እና ፍቅር ያምጣ ሲሉ ምኞታቸዉን አስቀምጠዋል።
|
ሲሉ መልክት ያስቀመጡልን ደግሞ ምህረቱ ዘለቀ የተባሉ የዶቼ ቬለ ደንበኛ ናቸዉ።
|
ለመለው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ጌታችን ለአድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓል አደረሳችሁ።
|
በዓሉ ከፀብ፡ከዘረኝነት እና ከመጥፎ ነገሮች የምንርቅበት ይሁን ያሉን ደግሞ አዳፍር አዳፍር የተባሉ ተከታታያችን ናቸዉ።
|
እንኳን ለበዓሉ አደረሳችሁ አደረሰን ለመላ ቤተሰቤ ኤሮሚያ ክልል ጉባ ቆርቻ ለሚኖሩ እና ለወዳጅ ዘመዶቼ ሁሉ ብሎም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች።
|
እንኳን አደረሳችሁ እያልኩ በዓሉ ወደ ልቦናችን የምንመለስበት የሰላም የፍቅር የመከባበር እንዲሆንልን እመኛለው።
|
በዛውም ይህችን መልዕክት አየር ላይ አውሉልኝ ዶቼ ቬለዎች ያሉን ኢዮብ ወንዱ ናቸዉ።
|
ለክርስትያን እምነት ተከታይ አባቶች እናቶች እህቶችና ወንድሞች እንኳን አደረሳችሁ ያሉት ሻሪፍ አባ ገላን ይባላሉ።
|
አብዛኞቹ የዶቼ ቬለ ፊስ ቡክ ተከታታዮች እንኳን አደረሳችሁ ሰላም ፍቅርን ያብዛልን ዘረኝነት ይዉደም የሚል መልክትን አስተላልፈዋል አሜን ብለናል።
|
የዶቼ ቬለዉ የአማርኛ ቋንቋ ስርጭት እንኳን አደረሳችሁ ይላል በድጋሚ።
|
ትኩረት በአፍሪካ፦ በኮረና ወረርሽኝ የአፍሪቃ አገራት ድንበሮች መዝጋት ያስከተለው ቀውስ ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት ጭምር በሚታደሙበት በዚህ የመክፈቻ ስብሰባ ፕሬዝዳንቱ የኢትዮጵያ መንግሥትን የዓመቱን ዕቅዶችን እና የትኩረት አቅጣጫዎች የሚዘረዝሩበት ነው፡፡
|
ንግግራቸው ከኢኮኖሚ እስከ መሰረት ልማት ግንባታ ከትምህርት እስከ ጤና ያሉ ዘርፎችን እንደሁም የወጣቶችን እና ሴቶችን ጉዳይ የዳሰሰ ነበር፡፡
|
የዛሬ ዓመት በተመሳሳይ የመክፈቻ ንግግራቸው በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተከስተው የነበሩ ግጭቶች እና የፖለቲካ አለመረጋጋቶች በቀዳሚነት ካነሷቸው ሁለት ጉዳዮች አንዱ ነበር፡፡
|
የወቅቱ የመነጋገሪያ አጀንዳ የሆነው የኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች ግጭት በዛሬው ንግግር ከተካተቱ ፖለቲካዊ ጉዳዮች የመጨረሻ ስፍራ ተሰጥቶታል፡፡
|
ፕሬዝዳንት ሙላቱ የሁለቱን ክልሎች ጉዳይ ያነሱት ባለፈው ዓመት ለ ወራት በሀገሪቱ ታውጆ ከቆየው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር አያይዘው ነው፡፡
|
ይህ ሁኔታ በፍጽም መወገዝ ያለበት እና መንግስት ጸጥታውን ከማስከበር ባሻገር አጥፊዎቹን ወደ ህግ ለማቅረብ ሳይታክት እየሰራ ይገኛል፡፡
|
በኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች መካከል ለተከሰቱ ግጭቶች ሀገሪቱ የምትከተለውን በብሄር ላይ የተመሰረተ የፌዲራሊዝም ስርዓትን ተጠያቂ የሚያደርጉ አሉ፡፡
|
ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው በዝርዝር ባይገልጹትም ከፌዴራላዊ ስርዓት ጋር የተያያዙ ሕጎች እንደሚወጡ ጠቁመዋል፡፡
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.