input
stringlengths 1
130k
⌀ |
---|
የመብት ተሟጋች ሜሮን እስጢፋኖስ በበኩሏ ኤርትራዉያን ለሐገር ነፃነት ታግለናል ትላለች።
|
ይሁን እንጂ በእነኝህ ዓመታት አልፎ አልፎ በታጠቁ ቡድኖች ሲያጋጥማቸው ከነበረው የከብት ዘረፋ በስተቀር የግብርና ሥራቸውን በሰላም ሲያከናውኑ መቆየታቸውን ያስታውሳሉ፡፡
|
ሆኖም ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ባልተለመደ መልኩ በታጠቁ ቡድኖች የሚፈጸሙ የግድያና የዘረፋ ተግባራት እየተባባሱ በመምጣቸው አካባቢውን ጥለው መውጣታቸውን ገልጸዋል፡፡
|
አሁን የሚታየውን መፈናቀል ለማስቆምና በቀጣይ መደረግ ያለበትን ሁኔታ ለመገምገም ከተለያዩ አካላት የተውጣጣ ቡድንም ወደ አካባቢው መንቀሳቀሱን አመልክተዋል፡፡
|
በደቡብ ክልል የሰፈራ ፕሮግራም በተካሄደባቸው የቤንች ማጂና የከፋ ዞኖች በሠፋሪ አርሶአደሮች ላይ የመፈናቀል አደጋ ሲያጋጥም የአሁኑ መጀመሪያው አይደለም፡፡
|
ባለፈው ዓመት በነበረው ዝቅተኛ ዝናብ የተነሳ ከዞኑ ነዋሪዎች ገሚሱ አስቸኳይ ርዳታ የሚያሻው ነው ተብሏል።
|
የችግሩን መነሻ ባለፈው ዓመት በአካባቢው በቂ ዝናብ በለመኖሩ ድርቅ በመከሰቱ እንደሆነ አቶ መልካሙ አብራርተዋል፡፡
|
አንድ የዝቋላ ወረዳ አርሶአደር በበኩላቸው ችግሩ አሳሳቢና አፋጣኝ መፍትሔ የሚሻ ነው ነው ያሉት፡፡
|
የምግብ እርዳታው በፍጥነት ወደ አካባቢው ካልደረሰ ከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስ እንደሚፈጠር አቶ መልክሙ ስጋታቸውን አስቀምተዋል፡፡
|
የዋግኽምራ ብሔረሰብ ዞን አስተዳደር ዝናብ አጠር ከሆኑ የአማራ ክልል አካባቢዎች አንዱ መሆኑ ይታወቃል፡፡
|
ኢትዮጵያ ጠ ሚ ዐቢይ አህመድ የዓለም የሰላም ኖቤል አሸነፉ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የዘንድሮውን የዓለም የሰላም ኖቤል አሸነፉ።
|
ጠ ሚ ዐቢይ ለዚህ የበቁት በዋናነት ሃያ ዓመታት በዘለቀው የኢትዮጵያና ኤርትራ የድንበር ውዝግብ ሰላም እንዲወርድ ላበረከቱት አስተዋጽኦ መኾኑ ተገልጿል።
|
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የዘንድሮውን የዓለም የሰላም ኖቤል አሸነፉ።
|
በሱዳን ወታደራዊ ኃይሉን ከተቃዋሚዎች ጋር ማስማማታቸውም ሽልማቱን እንዲያሸንፉ ረድቷቸዋል ነው የተባለው።
|
አብይ አህመድ ኛው የዓለም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ሲሆኑ የአሜሪካን ዶላርም ይበረከትላቸዋል።
|
አፍሪቃ ጀርመን በዘር ማጥፋት ተከሰሰች ሁለት የናሚቢያ ጎሳዎች የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጽማለች የሚሏት ጀርመን ላይ በኒው ዮርክ ክስ መስርተዋል።
|
ጀርመን በዘር ማጥፋት ተከሰሰች የታሪክ ታዛቢዎች የ ኛው ክ ዘ የመጀመሪያው የዘር ማጥፋት ወንጀል ይሉታል።
|
ወደ የሔሬሮ እና ናማ ጎሳ አባላት በዛሬዋ ናሚቢያ ከጎርጎሮሳዊው እስከ ዓ ም ባሉት ዓመታት በጀርመን ቅኝ ገዢዎች እጅ ማለቃቸው ይታመናል።
|
በጊዜው የዛሬዋ ናሚቢያ የጀርመን ደቡብ ምዕራብ አፍሪቃ ተብላ የምትጠራ ቅኝ ግዛት ነበረች።
|
በ ዓ ም በቅኝ ገዚዎቻቸው ላይ ለተቃውሞ የወጡት የሔሬሮ እና የናማ ጎሳዎች በጀርመን ወታደሮች ወደ በረሐ ተባረሩ።
|
በቅኝ ገዢዎቹ እርምጃ በመቶ የሔሬሮ ጎሳ አባላት እንዲሁም ከናማ ጎሳ ግማሽ ያክሉ አለቁ።
|
ይኸ ሁሉ ግን ለበርካታ አመታት ለአውሮጳም ሆነ ለአፍሪቃ ተዘንግቶ የቆየ የሰቆቃ ታሪክ ነው።
|
ወንጀሉ የተፈፀመባቸዉ የሁለቱ የናሚቢያ ጎሳዎች ተወካዮች ካሳ ሊከፈለን ይገባል በማለት ሲሟገቱ አመታት አስቆጥረዋል።
|
አሁን ክስ የመሰረቱት የፖለቲካዉ ሙግት ዉጤት አላመጣ ስላለ ይመስላል።
|
የድርድሩን ሒደት አጥብቀው ከሚተቹት መካከል አንዷ የሆኑት የሔሬሮ ጎሳ ተወካይ ኤስተር ሙይንጃንጉዌ ለእኛ ሒደቱ በሕፀጽ የተሞላ ነው።
|
በጉዳዩ ላይ የሚደራደሩት ወገኖች ሁለቱ ልዩ ልዑኮች እንዲሆኑ የወሰነው ማን ነው
|
ከጎርጎሮሳዊው ዓ ም የተፈጸመውን ጭፍጨፋ ጀርመን ዘር ማጥፋት ተብሎ መጠራቱን ባትክድም ካሳ ለመክፈል ግን ስታንገራግር ቆይታለች።
|
ፍርድ ቤቱ ለበርካታ ዓመታት ሲንከባለል የቆየውን ጉዳይ ለመዳኘት ሥልጣኑ እንዳለው ገና አልታወቀም።
|
ማንኛውም ፍርድ ቤት የቀረበለትን ክስ የመዳኘት ሥልጣን እንዳለው ይመረምራል።
|
መመርመር ብቻም ሳይሆን ጉዳዩ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ሕጋዊ መሰረት መኖሩንም ያጤናል።
|
አንድ የጀርመን ፖለቲከኞች በበኩላቸው አገራቸው ጉዳዩን የያዘችበት መንገድ ተገቢ አይደለም ሲሉ ይተቻሉ።
|
ይፋዊ በሆነ መልኩ ዘር ማጥፋት ነው ብሎ መቀበሉ በርግጥም አንዳች እርምጃ ነው።
|
ሆኖም ግን ሁልጊዜም ከሔሬሮ እና ከናማዎች ጋር የቀጥታ ድርድር ማድረግ እንደሚገባቸው ሲናገሩ አይደመጥም።
|
ዛሬ ሥልጠናው ይፋ በተደረገበት መርሐ ግብር እንደተገለጸው በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ስልጠናዎች በሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች ይሰጣሉ።
|
አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ እና ጆን ሖፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ በምርጫ ላይ ያተኮረ ሥልጠና መስጠት ጀመሩ።
|
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአገሪቱ ፖለቲከኞች ዘንድ ዛሬም ድረስ የክርክር መነሾ የሆነው አገራዊ ምርጫ ነሐሴ ቀን ዓ ም እንዲካሔድ ወስኗል።
|
ቦርዱ ይፋ ባደረገው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ከሚያዝያ እስከ ግንቦት ቀን ዓ ም ድረስ የመራጮች ምዝገባ ይከናወናል።
|
ከግንቦት እስከ ግንቦት ባሉት ቀናት ደግሞ የእጩዎች ምዝገባ ይካሔዳል።
|
ነሐሴ ቀን የሚካሔደው ምርጫ ውጤት ከነሐሴ እስከ ጳጉሜ ባሉት ቀናት ይፋ ይደረጋል።
|
የዶይቼ ቬለው ጌታቸው ተድላ ሥልጠናው ምን ይፈይዳል ሲል መርሐ ግብሩ ይፋ ሲደረግ የተገኙ አንድ ተሳታፊ ጠይቋል።
|
አባቶቻችን ጥለዉልን ያለፉትን የታሪክ አሻራ እኛ ልጆቻቸዉ ታሪኩን በሞያችን እናስተላፍ ብለን ነዉ።
|
የሟቾች ቁጥር በኢጣልያ ከ ሺህ በላይ በስፓኝ አስር ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰላሳ አምስት በአሜሪካን ሺህ በፈረንሳይ ደግሞ ሺህ ደርሶአል።
|
በዓለማችን በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር ዛሬ እኩለ ቀን ላይ በወጣ ዘገባ መሠረት አንድ ሚሊዮን ሺህ ሶስት መቶ ሰማንያ ስድስት ደርሷል።
|
አንድ አራተኛው በአሜሪካን ሌሎቹ ደግሞ በተቀረው ዓለም ነው ያሉት።
|
በኮሮና ምክንያት ከዓለም ህዝብ ግማሹ ማለትም ከ ቢሊዮን በላይ የሚሆነው በ ሃገራት ከቤቱ እንዲሰራ ተገዷል።
|
ሜርክል ሐኪማቸው ተህዋሲው እንዳለባቸው ከታወቀ በኋላ ሦስት ጊዜ ምርመራ ተደርጎላቸው በሦስቱም ምርመራ ከተህዋሲው ነጻ መሆናቸው ተረጋግጧል።
|
ስደተኞቹና ለስደተኞቹ መብት እንከራከራለን የሚሉ ወገኖች እንደሚሉት ለስደተኞቹ ይሰጥ የነበረዉ የምግብ ርዳታዉ ከተቋረጠ ሁለት ወር አለፈዉ።
|
ረዥም ጊዜ የፈጀው የሁለቱ ሲኖዶሶች ዕርቀ ሰላም ውይይት በመጨረሻ ለፍፃሜ በቃ።
|
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከእንግዲህ አንድ ሲኖድስ ብቻ እንዳላትም ተገለጸ።
|
በእርቀ ሰላሙ መግለጫ ላይ የተገኙት ዶ ር ዐብይ አህመድ ዛሬ በኢትዮጵያውያን ላይ ተገንብቶ የቆየው የጥላቻ ግንብ ተናደ ብለዋል።
|
የውጭ ጉዳይ ሚንሥቴር መሥሪያ ቤት በቃል አቀባዩ ነቢያት ጌታቸው አሰግድ አማካኝነት ዛሬ በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ።
|
አውሮጳ ጀርመን የአውሮጳ ህብረት እና የስደተኞች ጉዳይ የእሁዱ ጉባኤ ለጀርመን መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል እጅግ አስፈላጊ ነበር።
|
የአውሮጳ ህብረት የስደተኞች መርህ የአውሮጳ ህብረት በስደተኞች ጉዳይ ላይ በአባል ሀገራት መካከል የተፈጠረውን ልዩነት ለማጥበብ እየጣረ ነው።
|
በዚህ ሳምንት ሐሙስ ብራሰልስ ቤልጅየም የሚካሄደው የአባል ሀገራት መሪዎች ጉባኤ ከሚነጋገርባቸው ጉዳዮች አንዱ እና ዋነኛው ይኽው የስደተኞች ጉዳይ ነው።
|
ከዚህ ጉባኤ አስቀድሞ አባል ሀገራት ባለፈው እሁድ አስቸኳይ ስብሰባ አካሂደዋል።
|
የኮታ ስርዓቱን የተቃወሙት በተለይ ሀንጋሪ ፖላንድ ቼክ ሪፐብሊክ ስሎቫክያን የመሳሰሉ ሀገራት እስካሁንም በዚሁ አቋማቸው እንደጸኑ ነው።
|
አሁን ደግሞ ኢጣልያ እና ማልታን የመሳሰሉ ሀገራት በፈንታቸው የጀልባ ስደተኞች አናስገባም ማለት ጀምረዋል።
|
የአውሮጳ ህብረት በወቅቱ ሁለቱም ሀገራት የሰዎችን ህይወት ለመታደግ ቅድሚያ እንዲሰጡ ቢጠይቅም ጥሪው ሰሚ አላገኘም ነበር።
|
ችግሩ ግን በስተመጨረሻ ስፓኝ ስደተኞቹን ለማስገባት ፈቃደኛ በመሆንዋ ተፈቷል።
|
እነዚህ እና ሌሎችንም የህብረቱን አባል ሀገራት የማያስማሟቸው ጉዳዮች በመካከላቸው ያለውን ልዩነት እያሰፋ ሄዷል።
|
ይህ መነሻ ሆኖም የፊታችን ሐሙስ እና አርብ ከሚካሄደው የአባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ አስቀድሞ ባለፈው እሁድ አነስተኛ ጉባኤ ተካሂዷል።
|
ሁላችንም ህገ ወጥ ስደትን ለመቀነስ ድንበሮቻችንን ለመጠበቅ እንደምንፈልግ ተስማምተናል።
|
አንዳንዱ የመጀመሪያው የስደት ጉዳይ ተጋላጭ ሌሎች ደግሞ በሁለተኛ ደረጃ የችግሩ ተጋሪ መሆን የለባቸውም።
|
በማይቻልበት ጊዜ ደግሞ ፈቃደኛ የሆኑትን በአንድ ላይ አሰባስበን የጋራ የድጋፍ ማዕቀፍ እንፈልጋለን።
|
የእሁዱ ጉባኤ ለጀርመን መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል እጅግ አስፈላጊ ነበር።
|
ሜርክል ችግሩ በአጠቃላይ በአውሮጳ አቀፍ ደረጃ መፈታት አለበት የሚል አቋም ነው ያላቸው።
|
እንደ ሜርክል አውሮጳ አቀፍ የስደተኞች ፖሊሲ ሲነደፍ ነው የጀርመንም ችግር የሚወገደው።
|
እናም አባል ሀገራት በሙሉ የሚስማሙበትን የጋራ የስደተኞች መርህ ማምጣት እንዳልተቻለ በእሁዱ ጉባኤ ላይ መግባባት ላይ ተደርሷል።
|
ከእሁዱ ጉባኤ አስቀድሞ ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ሜርክልና የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮም በርሊን ውስጥ በጉዳዩ ላይ መክረው ነበር።
|
ማክሮ ሥልጣን እንደያዙ ያቀረቡትን የጋራ የስደተኞች ማዕከል የማቋቋም ሀሳብ በዚሁ ወቅት አንስተው ነበር።
|
ሃይማኖት እንደምትለው የአውሮጳ ህብረት አባል ሀገራት መንግሥታት ከሀገር ውስጥ የሚደርሱባቸው የተለያዩ ተጽእኖዎች አቋማቸውን እንዲቀያይሩ ምክንያት እየሆኑም ነው።
|
የአውሮጳ ህብረትን ለሁለት የከፈለ የሚመስለው የህብረቱ የስደተኞች መርህ በወደፊቱ ጉዞው ላይ ተጽእኖ እያሳደረ መሆኑ በግልጽ እየታየ ነው።
|
ያም ሆኖ በገበያው እምነት የህብረቱን አንድነት ያፈርሳል የሚል ስጋት የለም ።
|
ቁጥራቸው እና ዜግነታቸው በውል ያልታወቁት ቀሪ ስደተኞችም አስክሬን እንዲሁ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ የ ያህሉ መሰብሰቡ ተዘግቦ ነበር።
|
የሞሮኮ ባህር ኃይልም እንዲሁ ወደ ስፔን በጀልባ በጉዞ ላይ የነበሩ ስደተኞችን መታደጉን ገልጿል።
|
እንደ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከሆነ ባለፉት ሰባት ወራት የሚጠጉ ስደተኞችን በሜዲትራንያን ባህር በኩል አድርገው ወደ አውሮፓ ገብተዋል።
|
ምናልባትም ስደተኞቹ ሌሎች የገጠማቸውን እጣ ፈንታ አገናዝበው ከጉዞ ተቆጥበው ይሆናል።
|
ይህ በእንዲህ እንዳለ በአሁኗ ሰዓት በአሁኗ ደቂቃ እጃቸው በህገ ወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች ስር ያሉ ስደተኞች አሉ።
|
ታጋቾቹ እንደሚሉት ናስማህ በተባለው ቦታ ከአመት በላይ የታገቱ ሰዎች አሉ።
|
ቢሳካላቸው ሁሉም ወደ አውሮፓ በባህር ለመሰደድ ነበር አላማቸው ።
|
በአንድ ሊቢያዊ ታግተናል ከሚሉት መካከል አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያዊት ያለችበትን ሁኔታ እንዲህ ገልጻልናለች።
|
ከዚህም ሌላ በዚህ ዓመት ብቻ ከ በላይ ሰዎችን ወደ አውሮፓ እና ሌሎች ደህንነት የሚያገኙበት ቦታ ከተለያዩ የስደተኞች ማቆያ ለማስወጣት ችለናል።
|
የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በህጋዊ መንገድ ስደተኞቹ ሊቢያን የሚለቁበትን መንገድ እንዲተባበረን እየጠየቅንም እንገኛለን።
|
ያም ሆኖ ታሪክ አርጋዝ እንደሚሉት በአሁኑ ሰዓት የሚጠጉ ስደተኞች በሊቢያ የተለያዩ የስደተኛ ማቆያዎች ይገኛሉ።
|
ይህ ቀደም ሲል ያነጋገርናቸውን በህገወጥ ሰው አዘዋዋሪዎች በየቤቱ ታግተው የሚገኙትን ሰዎች ሳይጨምር ነው።
|
ታሪክ አርጋዝ እነዚህን ታግተው የሚገኙ ስደተኞች ለመርዳት ስልጣን የለውም ይላሉ።
|
ይህ የሊቢያ ባለስልጣናት ኃላፊነት ነው ምክንያቱም ሰብዓዊ አገልግሎት የሚሰጥ ድርጅት ነው።
|
የአንድ ሀገር ፀጥታ እና የህብረተሰቡ ደህንነት ማስጠበቅ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ሀላፊነት ነው።
|
የዶናልድ ያማማቶ ሹመት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የአፍሪቃውያንን ችግር በአፍሪቃውያን መፍታት ራድዮ ለርስዎ የምናቀርበውን አገልግሎታችንን ለማሻሻል በማሰብ ኩኪዎችን እንጠቀማለን።
|
የድርቁ መዘዝ በተለይ በአርብቶ አደሮች ኑሮ ላይ ጫና አሳርፏል።
|
እንቦጭ የተሰኘው አረም በጣና ሐይቅ ላይ የደቀነው ስጋትም ሌላኛው ርእሳችን ነው።
|
ጣና ሐይቅ እምቦጭ በተሰኘ መጤ አረም የመወረሩ ዜና በርካቶችን አሳስቧል።
|
ከኢትዮጵያ ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማዎች መካከል አንዱ የኾነው ዘመን ድራማ ባልደረቦች በምሥራቅ ኢትዮጵያ ሶማሌ ለቀረጻ ወጥተው እንግልት እንደደረሰባቸው በዚሁ መድረክ ገልጸዋል።
|
የድራማው ሠሪዎች የአካባቢው ፖሊስ በስህተት ላደረሰባቸው እንግልት ይቅርታ እንደጠየቃቸው በፌስቡክ ገጻቸዉ ተናግረዋል።
|
የለም ሌላ ተልዕኮ ነበራቸው ሲል በዛው በፌስቡክ ላይ የጻፈም አለ።
|
የድራማ ቀረጻው አባላት ስለ ስደተኞች ለመቅረጽ በሄዱበት ሥፍራ አጋጠመን ስላሉት እንግልት ሲገልጹ፥
|
አባላቱ ለተለየ ተልዕኮ በሥፍራው መከሰታቸውን በመግለጥ የሚከስ ጽሑፍም በዛው በማኅበራዊ መገናኛ አውታር ተነቧል።
|
የ ዘመን ድራማ ቀረጻ ወብርሃን መሪ ታሪኩ ደሳለኝ በወቅቱ ስለገጠማቸው በፌስቡክ ገጹ በዝርዝር ጽፏል።
|
የታሪኩ ጽሑፍ ዘለግ ያለ ቢሆንም በአካባቢው ደረሰብን ያሉትን በዝርዝር በዐይነ ኅሊና የሚያሳይ ነው።
|
Subsets and Splits
No community queries yet
The top public SQL queries from the community will appear here once available.