doc_no
int64
1
12.6k
doc_text
stringlengths
81
395k
relevant_topic_nos
sequencelengths
0
1
relevant_topic_titles
sequencelengths
0
1
relevant_topic_descriptions
sequencelengths
0
1
relevant_topic_narratives
sequencelengths
0
1
501
የፀረ ሙስና ቀን በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ የጎንደር ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አስማማው ደሳለኝ የፀረ ሙስና ቀንን ለማክበር በተዘጋጀው የግንዛቤ መድረክ ላይ እንዳሉት ሙስና ለልማት፣ መልካም አስተዳደርና ዲሞክራሲ ግንባታ የሚኖረውን ከፍተኛ አሉታዊ ተጽእኖ ግምት ውስጥ በማስገባት ሙስናንና ብልሹ አሰራርን የሚጠየፍ፣ የሚከላከልና የሚታገል ህብረተሰብ ከመፍጠር ጀምሮ በግንዛቤ ፈጠራም ሆነ በተቋሙ ዓላማና ግቦች ላይ ተመስርቶ ውጤት ለማስመዝገብ ከወትሮው የላቀ ትብብርና አንድነት ይጠይቃል ብለዋል፡፡ የፀረ ሙስና ትግሉን ዳር ለማድረስ ሁሉን አቀፍ ተስተፎ የሁሉንም መዋቅሮችና የህብረተሰብ ክፍሎች ቀና ትብብር የሚጠይቅ በመሆኑ የየድርሻችን መወጣት ይገባናል ያሉት ደግሞ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምክትል አስተዳደሪና የገቢዎች መምሪያ ኃላፊ አቶ ባንቲሁን መኮነን ናቸው፡፡ የግንዛቤ መድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ሙስናና ብልሹ አሰራር መልኩን እየቀየረ ተጠናክሯልና የመከላከያና የትግል ስልታችን በዛው ልክ ማዘመን አስፈላጊ ነው ካሉ በኋላ ህብረተሰቡን ማስተማር ማብቃትና በችግሩ ውስጥ ገብተው የተገኙ አመራሮችንም ሆነ ሙያተኞችን በህግ እንዲጠየቁና ለህዝብ ይፋ የማድረግ ስራ ማጠናከር ይገባል ብለዋል፡፡ ዘገባው የጎንደር ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው፡፡
[ 107 ]
[ "ሙስና እና ብልሹ አሰራር" ]
[ "ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ለማስወገድ ስለተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ሙስና እና ብልሹ ስራወች ምን ምን እነደሆኑ, ሙስና እና ብልሹ አሰራር መከላከያ መንገዶች, የግዛቤ ማስጨበጫ ስለጠናወች ጠቃሚ የመረጃ ምነጮች ናቸው፡፡ ስለ ሙስና ክሶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
502
የኢትዮጵያ የስደተኞች አያያዘ ተደነቀ , - ; .._2014. 0 250 189 ; 5; አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7 2006 (ዋኢማ) - ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ የምታደርገው ሰብዓዊ እርዳታ በእጅጉ የሚደነቅ መሆኑን የአሜሪካ የስነ ህዝብ ፣ የስደተኞችና የፍልሰት ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ሚኒስትር ተናገሩ ። - ; ሚኒስትሩ አኒ ሪቻርድ በጋንቤላ ክልል የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎችን ተዘዋውረው በጎበኹበት ወቅት ነው ይህንን ያሉት ። - ; በአሁኑ ወቅት በደቡብ ሱዳን በተፈጠረው ግጭት ተፈናቅለው የኢትዮጵያን ድንበር  አቋርጠው እየመጡ ላሉት ስደተኞች የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ አስፈላጊውን ድጋፍና ጥበቃ እያደረገ እንደሆነ በመስክ ጉብኝታቸው ማረጋገጥ መቻላቸውን ተናግረዋል። - ; ከአሁን በፊትም በትግራይ ክልል ስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ባደረጉት ተመሳሳይ ጉብኝት ከኤርትራ ተፈናቀለው ለሚመጡ ስድተኞች ተመሳሳይ ድጋፍና ጥበቃ እየተደረገ መሆኑን ተመልክቻለሁ ብለዋል። - ; ኢትዮጵያ ድንበሯ ለስደተኞች ክፍት መሆኑንያነሱት ሚኒስትሩ የሀገሪቱ መንግስትና ህዝብ ለስደተኞቹ እያደረገ ላለው ከፍተኛ ድጋፍም ምስጋና አቅርበዋል። - ; በደቡብ ሱዳን በተፈጠረ ግጭት ቀደም ሲል የነበሩትን ጨምሮ ወደ ጋምቤላ ክልል የገቡ የስደተኞች ቁጥር ከ200 ሺህ በላይ መድረሱን የስደትና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስታውቋል ። (ኢዜአ)),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
503
ኢትዮጵያና የመን ህገወጥ ስደትን ለመግታት በጋራ ሊሰሩ ነው , - ; .._2014. 0 263 197 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 16 2006 (ዋኢማ) - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከየመን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚር ሳለም ጋር ኢትዮጵያና የመን ያላቸውን የጋራ ትብብር ለማጠናክ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ፡፡ - ; ውይይቱም ከአፍሪካ ቀንድ ወደ የመን የሚደረገውን ህገ-ወጥ የስደተኞች ፍልሰትን ለመግታት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ አትኩሯል፡፡ሁለቱ ሀገራት የስራ ሀላፊዎች ችግሩን ለመከላከል በሚቋቋመው ግብረ-ሀይል ዙሪያ ሀገራቱ በሚያደርጉት የተቀናጀ ስራ ላይ መክረዋል፡፡ - ; ሚኒስትሮቹም በየመን የፖለቲካ ልዮነት ሰላማዊ በሆነ መልኩ ለመፍታት የተደረገውን ስኬታማ ጥረት ገምግመዋል፡፡ - ; እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ቀሪ የሰላም ጥረቶች ላይም ከፍተኛ ጥረት ማድረግ እንደሚያስፈልግ ሁለቱ የስራ ሀላፊዎች መግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡ ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
504
የአስመራን መንግስት በመሸሽ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ኤርትራውያን ቁጥር እየጨመረ ነው , - ; .._201430__. 0 259 194 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 202014 (ዋኢማ) - በኤርትራ ያለውን ስርዓት በመሸሽ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ኤርትራውያን ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የመንግስታቱ ድርጅት አስታወቀ። - ; እንደ ድርጅቱ ገለፃ በቀን ከ200 በላይ ስድተኞች አደገኛ የሆነው የሁለቱን አገራት ድንበር አቋርጠው ወደ ኢትዮጵያ ግዛት ይገባሉ። - ; በየቀኑ የሚሰደዱ ዜጎች ቁጥር ካሳለፍነው መስከረም ወር አንስቶ እየጨመረ መምጣቱን የገለፀው ዘገባው ባለፉት ሁለት ወራት ከ 3 ሺህ 500 በላይ ኤርትራውያን ወደ ሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል መግባታቸውን ጠቅሷል። - ; ይህም ወደ ኢትዮጵያ የገቡትን ስደተኞች ቁጥር 104 ሺህ አድርሶታል። - ; በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች የኢሳያስ አፈወርቂን ጨቋኝ ስርአት በመሸሽ ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት እንዲሁም ወደ አውሮፓ ሀገራት ተሰደዋል። (ኤፍ.ቢ.ሲ.)),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
505
253 ህገወጥ የኢትዮጵያ ስደተኞች ከታንዛኒያ ወደ አገራቸው ተመለሱ, - 12.222222328186; - 1.3; .._2014. 0 260 194 ; 5; አዲስ አበባ፤ ህዳር 202007 (ዋኢማ) - በህገወጥ መንገድ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመግባት ሲሞክሩ ተይዘው ታንዛኒያ እስር ቤት የቆዩ  253 ኢትዮጵያውያን  ትናንት  ወደ ሃገራቸው ተመለሱ ።  በታነዛኒያ እና ደቡብ አፍሪካ በህገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ከሄዱት 453 ስደተኞች መካካል 253 ያህሉ ናቸው በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ የገቡት።  ተመላሽ ኢትዮጵያውያኖቹ ለጉዞ ከ80 እስከ 120ሺ ብር ለህገወጥ ደላሎች ከፍለዋል።  ሁሉም ከስደት ተመላሾች ወንዶች ሲሆኑ፥ አብዛኞቹም ከደቡብ ክልል ሆሳዕና ከተማና አጎራባች ከተሞች በህገወጥ መንገድ ከአገር የወጡ ናቸው ተብሏል።  ከእነዚህ ውስጥ ከ30 በላይ የሚሆኑት ዕድሜያቸው ከ18 በታች የሆኑ ታዳጊዎች ናቸው።  ከስደት ተመላሽ ኢትዮጵያዊያኑ በጉዟቸው ወቅት ከፍተኛ ስቃይና  ፈታኝ ሁኔታዎች እንደገጠሟቸው የተናገሩ ሲሆን፥ አንዳንዶቹም ከደረሰባቸው መከራ ብዛት የተነሳ በበረሃ ለህልፈት መዳረጋቸውንም ነው የተናገሩት።  በአለም አቀፉ የፍልሰት ተቋም (አይ ኦ ኤም) እና በኢፌድሪ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ትብብርና ድጋፍ አማካኝነት 253 ስደተኞች ዛሬ አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን፥ በቀጣይ ሳምንትም 200 ያህል ስደተኞች ወደ አገራቸው እንደሚገቡም ነው የሚጠበቀው። ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
506
ኢትዮጵያ ለስደተኞች እየሰጠች ያለው ሰብዓዊ ድጋፍና ጥበቃ የሚደነቅ ነው ተባለ, - ; .._2014. 0 266 201 ; 5; አዲስ አበባ ፤ 18 ሐምሌ 2014 (ዋኢማ) - ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ እየሰጠች ላለው ሰብዓዊ ድጋፍና ጥበቃ ከፍተኛ አድናቆት እንዳለቸው የተባበሩት አረብ ኢምሬት ልዕልትና የተባበሩት መንግስታት የሰላም መልክተኛ ልዕልት ሃያ ቢንት አል ሁሴን ገለጹ። - ; ልዕልት ሃያ ቢንት አል ሁሴን በጋምቤላ ክልል የኩሌ ሁለት የስደተኞች መጠለያ ጣቢያን ከትናንት በስቲያ ጎብኝተዋል። - ; ልዕልት ሃያ ቢንት አል ሁሴን ስደተኞችን ከጎበኙ በኋላ ከጋምቤላ ክልል ከፍተኛ የስራ ኃሊዎች፣ ከስደተኞች ጉዳይ አስተዳር፣ ከተባበሩት መንግስታት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽንና ከሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር በስደተኞች ሰባዊ ድጋፍ ዙሪያ ተወያይተዋል። - ; ልዕልቷ ከእነዚሁ ባለድርሻ አካላት ጋር ባደረጉት ውየይት እንደገለጹት ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ እየሰጠች ያለው ሰባዊ ድጋፍና ጥበቃ በጅጉ የሚደነቅ ተግባር ነው። - ; ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጆችም ሆነ ስደተኞችን አነጋግረው እንደተረዱት ስደተኞቹ ካጋጠማቸውን አሳዛኝ ድርጊት ለመታደግ የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት የማይዘነጋ በጎ ተግባር ማከናወናቸውንም ተናግረዋል። - ; የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ስደተኞችን ለመታደግ ያሳዩት ቁርጠኝነትና ቅንነት በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጭምር ከፍተኛ አድናቆት እየተቸረው እንደሚገኝ ገልጸዋል። - ; ከኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ጋር በመሆን ለስደተኞች ሰባዊ ድጋፍ ለማድረግ እየሰሩ ለሚገኙት የተባበሩት መንግስታት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽንና ሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶችም ያላቸውን አድናቆት ልዕልቷ ገልጸዋል። - ; በጉብኝቱ እንዳረጋገጡት ካለው ከፍተኛ የስደተኞች ቁጥር አኳያ አሁንም ተጨማሪ ሰባዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ መረዳታቸውን ጠቁመው  የተቻላቸውን ሁሉ ለማድረግ ቃል ገብተዋል። - ; በመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን የኢትዮጵያ ተጠሪ ሚስተር ቦርንዌል ካንታንዲ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማሰተናገድ ረገድ ግልጽና ያልተገደበ ፖሊሲ ያላት ሀገር መሆኗን ተናግረዋል። - ; ሀገሪቱ ካለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በፊት ጀምሮ ከደቡብ ሱዳን፣ ከኤርተራ፣ ከሶማሊያ በርከታ ስደተኞች ተቀብላ አስፈላጊውን ድጋፍና ጥበቃ ስትሰጥ መቆየቷንም ገልጸዋል። - ; በአሁኑ ወቅትም በደቡብ ሱዳን በተፈጠር ግጭት ሳቢ ተፈናቅለው ለመጡት በርካታ ስደተኞች አስፈላጊውን ሰባዊ ድጋፈና ጥበቃ እየሰጠች እንድምትገኝ አመልክተዋል። - ; የስድትና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳዳር ምክትል ዳሬክትር አቶ አያሌው አወቀ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብሎ ማስተናገድ ረገድ የረጅም ዓመት ታሪክ ያላት ሀገር ናት። - ; በደቡብ ሱዳን በተፈጠርው ግጭት በቅርቡ የመጡትን 166 ሺህ ስደተኞች ጨምሮ በሀገሪቱ በሚገኙ 23 የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች ከ585 ሺህ በላይ የደቡብ ሱዳን፣ የኤርተራ፣ የሱማሊያና የሌሎች ጉረቤት ሀገራት ስደተኞችን ተቀብላ እያስተናገደች መሆኗን  ተናግረዋል። - ; የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጋተሉዋክ ቱት በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ስደተኞችን ተቀብሎ የማስተናገዱ ሂደት ሀገሪቱ የምትከተላቸው ፖሊሲዎችና ህጎች አካል ነው ብለዋል። - ; ስለሆነም ስደተኞቹ በአገራቸው አስተማማኝ ሰላምና መረጋጋት ሰፍኖ እስኪመለሱ ድረስ የክልሉ መንግሥት የተቻለውን ሁሉ ሰብዓዊ ድጋፍና ጥበቃ እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል ሲል የዘገበው ኢዜአ  ነው። ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
507
ኢትዮጵያ ለስደተኞች እያደረገች ያለው ድጋፍ በዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ሊታገዝ ይገባል, - ; .._2014 . 0 200 132 ; 5; አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 142006 (ዋኢማ) - ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን የተፈናቀሉ ስደተኞችን ተቀብላ እያደረገች ላለው ሰብዓዊ እርዳታ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር አስገነዘቡ። - ; የዓለም ምግብ ፕሮግራም በበኩሉ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ ተጠናክሮ ካልቀጠለ ከሁለት ወር በኋላ በመጠለያዎቹ የምግብ አቅርቦት ችግር ሊያጋጥም  እንደሚችል አስጠንቅቋል ። - ; በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ካዙሂሪኦ ሱዙኪ ( )በጋምቤላ ክልል የኩሌ ስደተኛ መጠለያ ጣቢያንና የፈጋግ ጊዜያዊ የስደተኛ ማቆያን  ከትናንት በስቲያ ተዘዋዉረዉ  ጎብኝተዋል። - ; አምባሳደሩ ከጉብኝቱ በኃላ እንደገለፁት ኢትዮጵያ በደቡብ ሱዳን በተፈጠረው ግጭት ለተፈናቀሉ  ስደተኞች እየሰጠች ላለው ሰብዓዊ እርዳታ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍና ትብብር ተጠናከሮ ሊቀጥል ይገባል ። - ; በደቡብ ሱዳን በተፈጠረው ግጭት ተፈናቅለው የመጡ ስደተኞችን ኢትዮጵያ ተቀብላ  እያደረገች ያለዉ ሰብዓዊ ድጋፍና ጥበቃ የሚያስመሰግናት  እንደሆነ  ገልጸዋል ። - ; አምባሳደሩ አክለዉም በአሁኑ ወቅት ስደተኞቹ አስፈላጊውን ሰብዓዊ አገልግሎት እንዲያገኙ በኢትዮጵያ ፣የተባበሩት መንግስታት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽን፣ የዓለም  ምግብ ፕሮግራምና ሌሎች ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እያከናወኗቸዉ ያሉት ስራዎች  በእጀጉ የሚበረታቱ ናቸዉ ብለዋል ። - ; ይሁን እንጂ የስደተኞች ቁጥር  ከፍተኛ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ  በበቂ ሁኔታ መሰረታዊ አገልገሎቶችን ለማቅረብ አስቸጋሪ ሁኔታ ሊፈጠር  እንደሚችል ስጋታቸውን ገልጸዋል። - ; በመሆኑም ኢትዮጵያ ለስደተኞች አስፈለጊውን ድጋፍ ለመስጠት እያደረገች ያለውን ጥረት መሳካት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የጀመረውን ድጋፍ አጠናክሮ ሊቀጥል  እንደሚገባ አሳስበዋል። - ; የጃፓን መንግስት ካለፉት ሰባት ዓመት ጀምሮ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ስደተኞች ሰብዓዊ እርዳታ ሲሰጥ መቆየቱን የጠቆሙት አምባሳደሩ በተያዘው የፈረንጆች ዓመት ብቻ 13 ነጥብ 1 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል። - ; በቀጠይም መንግስታቸዉ ለስደተኞቹ የሚሰጠውን ሰብዓዊ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አምባሰደር  ካዙሂሪኦ ሱዙኪ አስታዉቀዋል። - ; በዓለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተጠሪ ሚስተር አብዱ ዴንግ እንደሚሉት የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፍ ተጠናክሮ ካለቀጠለ ከሁለት ወር በኋላ የምግብ አቅርቦት ችግር ሊያገጥም እንደሚችል ገልጸዋል። - ; በአሁኑ ወቅት በመጋዝን ያለው የምግብ ክምችት የሁለት ወር ቀለብ ብቻ መሆኑን ጠቁመው ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ያለውን ችግር በመገንዘብ አፋጠኝ ምላሽ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል። - ; የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጋትሉዋክ ቱት በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት  በደቡብ ሱዳን በተፈጠረው ግጭት ተፈናቅለው ለመጡ ስደተኞች የክልሉ ብሎም የፌዴራል  መንግስት የተቻለውን ሁሉ ሰብዓዊ ድጋፍና ጥበቃ እያደረገ ነው ። - ; ይሁን እንጂ የሰደተኞች ቁጥር  በየቀኑ እየጨመረ በመምጣቱ የምግብ አቅርቦቱ አገልግሎት ውስኑነቶች እያገጠሙ መሆናቸውን ጠቁመው ስደተኞችን ለመታደግ የሁሉንም አካላት የጋራ ጥረት ይጠይቃል ብለዋል። - ; እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በደቡብ ሱዳን በተፈጠረዉ ግጭት በቅርቡ የመጡትን 167 ሺህ ስደተኞች ጨምሮ በ23 የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች 600 ሺህ የሚጠጉ የደቡብ ሱዳን ፣የኤርትራ፣ የሱማሊያና የሌሎች ጎረቤት ሀገራት ስደተኞች በኢትዮጵያ እንደሚገኙ የስደትና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር መረጃ ያመላክታል ። ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
508
በኢትዮጵያ ላሉ ስደተኞች የሚደረገው እርዳታ እንዲጠናከር ብሪታንያ ጠየቀች, - ; .._2014. 0 263 197 ; 5; አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 292006 (ዋኢማ) - ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች ለምትሰጠው ሰብዓዊ እርዳታ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፉን ሊያጠናከር እንደሚገባ በኢትዮጵያ የብሪታንያ አምባሳደር አስገነዘቡ። - ; አምባሳደሩ ገሬጅ ዶሬይ( . ) ይህን ገለጹት በጋምቤላ ክልል የኩሌ ስደተኞች መጠለያ ጣቢያን ጎብኝተው ከክልሉ መስተዳድር ጋር ከተወያዩ በኋላ ነው። - ; ኢትዮጵያ ስደተኞችን በመቀበል አስፈላጊውን ጥበቃና ሰብአዊ እርዳታ እያደረገች እንደምትገኝ ባካሄዱት ጉበኝት ማረጋገጣቸውን ተናግረዋል። - ; ስደተኞቹ የተሻለ አግልግሎት እንደያገኙ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉት ስራዎች በእጅጉ የሚበረታቱ መሆናቸውንም ገልጸዋል። - ; ሆኖም የስደተኞቹ ቁጥር ከፍተኛ በመሆኑ ኢትዮጵያ በቂ የሰብዓዊ አገልግሎት ለመስጠት  ጫና እየተፈጠረባት መሆኑን ጠቁመዋል። - ; በመሆኑም ዓለም አቀፉ ማህበረሰብና ድርጀቶች በግጭቱ የተፈናቀሉ ስደተኞችን ለመታደግ ድጋፋቸውን እንዲቀጥሉ አሳስበዋል፡፡ - ; የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ኡሌሮ ኦፒዮ በበኩላቸው በግጭቱ ለተፈናቀሉ ስደተኞች መንግስት የተቻለውን  ሰብአዊ ድጋፍና ጥበቃ እያደረጉ መሆኑን ገልጸዋል። - ; ኢትዮጵያ በቅርቡ የመጡትን 180 ሺህ ስደተኞች ጨምሮ በሀገሪቱ በሚገኙ 23 የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች 600 ሺህ የመጠጉ የደቡብ ሱዳን፣ የኤርትራ፣ የሱማሊያና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን - ; እያስተናገደች መሆኑን ከስደትና ከሰደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር የተገኘው መረጃ ያመለክታል ሲል የዘገበው የኢዜአ ነው - ; ኢትዮጵያ ላሉ ስደተኞች የሚደረገው  እርዳታ እንዲጠናከር ብሪታንያ ጠየቀች - ; ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች ለምትሰጠው ሰብዓዊ እርዳታ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ድጋፉን ሊያጠናከር እንደሚገባ በኢትዮጵያ የብሪታንያ አምባሳደር አስገነዘቡ። - ; አምባሳደሩ ገሬጅ ዶሬይ ይህን ገለጹት በጋምቤላ ክልል የኩሌ ስደተኞች መጠለያ ጣቢያን ጎብኝተው ከክልሉ መስተዳድር ጋር ከተወያዩ በኋላ ነው። - ; ኢትዮጵያ ስደተኞችን በመቀበል አስፈላጊውን ጥበቃና ሰብአዊ እርዳታ እያደረገች እንደምትገኝ ባካሄዱት ጉበኝት ማረጋገጣቸውን ተናግረዋል። - ; ስደተኞቹ የተሻለ አግልግሎት እንደያገኙ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉት ስራዎች በእጅጉ የሚበረታቱ መሆናቸውንም ገልጸዋል። - ; ሆኖም የስደተኞቹ ቁጥር ከፍተኛ በመሆኑ ኢትዮጵያ በቂ የሰብዓዊ አገልግሎት ለመስጠት  ጫና እየተፈጠረባት መሆኑን ጠቁመዋል። - ; በመሆኑም ዓለም አቀፉ ማህበረሰብና ድርጀቶች በግጭቱ የተፈናቀሉ ስደተኞችን ለመታደግ ድጋፋቸውን እንዲቀጥሉ አሳስበዋል፡፡ - ; የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ኡሌሮ ኦፒዮ በበኩላቸው በግጭቱ ለተፈናቀሉ ስደተኞች መንግስት የተቻለውን  ሰብአዊ ድጋፍና ጥበቃ እያደረጉ መሆኑን ገልጸዋል። - ; ኢትዮጵያ በቅርቡ የመጡትን 180 ሺህ ስደተኞች ጨምሮ በሀገሪቱ በሚገኙ 23 የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች 600 ሺህ የመጠጉ የደቡብ ሱዳን፣ የኤርትራ፣ የሱማሊያና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን እያስተናገደች መሆኑን ከስደትና ከሰደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር የተገኘው መረጃ ያመለክታል ሲል ኢዜአ ዘግቧል። ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
509
71 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል , - ; .._2015_16. 0 263 198 ; 5; አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 2007 (ዋኢማ) - 71 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በፍቃደኝነት ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት አስታወቀ። - ; ድርጅቱ  ከታንዛኒያ ስደተኞች ተቋም ጋር በጋራ በመሆን ነው ስደተኞቹ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ያደረገው። - ; ኢትዮጵያውያን ስደተኞቹ በታንዛኒያ ኢሪንጋ፣ ኡቤራ እና ሞሮጎሮ በሚባሉ እስር ቤቶች የቆዩ ሲሆን፥ አብዛኛዎቹ ስደተኞችም በስፍራው ከሁለት አመት በላይ መቆየታቸው ተገልጿል። - ; አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር ከ2014 ጀምሮ ከ721 በላይ ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን አስታውቆ፥ አነዚህ ስደተኞች አብዛኛውን ቁጥር የያዙት ከአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የሚመጡ መሆናቸውንም ገልጿል። - ; ድርጅቱ አክሎም ስደተኞች ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚያደርጉትን አደገኛ ጉዞ ለማስቆምም ከታንዛኒያ መንግስት ጋር በጋራ በመሆን እንደሚሰራም አስታውቋል። - ; በፈረንጆቹ ከ2009 ጀምሮ ከ3 ሺህ በላይ ኢትዮጵያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን ድርጅቱ አስታውቆ፥ የኢትዮጵያ መንግስትም ተመላሽ ስደተኞች ተቀብሎ ወደ ትውልድ ቄያቸው እንዲደርሱ የተራንስፖርት እና  ሌሎችም ድጋፎችን እንደሚያደርግላቸው ማሰታወቁን ዘጋርዲያን ዘግቧል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
510
በርካታ ስደተኞችን በመቀበል ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ቀዳሚ ናት, - ; .._2015 _ 2. 0 271 202 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ሰኔ 252007(ዋኢማ) ከተለያዩ አገራት ድንበር አቋርጠው የሚመጡ በርካታ ስደተኞችን ተቀብሎ በማስተናገድ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ቀዳሚ መሆኗን በብሔራዊ መረጃ ደህንነት የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ አስተማማኝ ሠላም የሰፈነባት አገር በመሆኗ የበርካታ ስደተኞች ምርጫ መሆኗን የአስተዳደሩ ምክትል ዳይሬክተር አቶ አያሌው አወቀ ከዋኢማ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል፡፡ በዚህም የተነሳ በርካታ ስደተኞችን በመቀበል ከአፍሪካ አንደኛ ከዓለም ደግሞ በአምስተኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን ነው የተናገሩት፡፡ አቶ አያሌው እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት ከተለያዩ የጎረቤት አገራት የተሰደዱ ከ700 ሺ በላይ ስደተኞችን ተቀብላ እያስተናገደች ይገኛል፡፡ከእነዚህም መካከል አብዛኛውን ቁጥር የሚይዙት የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ሲሆኑ እነዚህም ከ275 ሺ በላይ ይደርሳሉ፡፡ የሶማሊያ፣ የኤርትራና የሱዳን ስደተኞችም እንደ ቅደም ተከተላቸው ከ247 ሺ፣ ከ136 ሺ እና ከ36 ሺ  በላይ ናቸው፡፡ ከእነዚህ አገራት በተጨማሪ ከኮንጎ፣ከሩዋንዳ፣ከቡሩንዲና በቅርቡ ደግሞ ከየመን የሚመጡ ስደተኞች መኖራቸውንም አቶ አያሌው ጠቁመዋል፡፡ስደተኞቹ በተለያዩ አካባቢዎች በተቋቋሙ 24 የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች የሚኖሩ ሲሆን የምግብ፣ የመጠጥ ውሃ፣ የጤናና የትምህርት አገልግሎትም ያገኛሉ፡፡ ከካምፕ(የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ) ውጭ ለመኖር አቅሙ ላላቸው ስደተኞችም በከተማ ውስጥ እንዲኖሩ ይፈቀድላቸዋል፡፡ከመጀመሪያ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በተጨማሪ ስደተኞቹ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች ገብተው ከፍተኛ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉም መንግስት ዕድሉን አመቻችቶላቸዋል፡፡በመሆኑም በ11 ዩኒቨርሲቲዎች ከ1ሺ 500 በላይ ስደተኞች በመጀመሪያ፣በሁለተኛና በሶስተኛ (በፒኤችዲ) ዲግሪ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ይገኛል፡፡በተለያዩ ዘርፎች የሶስት ወርና የአንድ ዓመት  የቴክኒክና ሙያ ስልጠናም ያገኛሉ፡፡  ስደተኞች ወደ አገር ውስጥ ሲገቡ የተለያዩ በሽታዎችን ይዘው እንዳይገቡም ድንበር ላይ ተገቢው ምርመራ ይደረጋል፡፡ የእንስሳት በሽታም እንዳይገባ ተገቢው ጥንቃቄ ይደረጋል፡፡ ከፌዴራል ጤና ጥበቃና ከአለም ጤና ድርጅት ጋር በመተባበር ተገቢው ምርመራና የህክምና ክትትል እንደሚደረግ ተመልክቷል፡፡ በስደተኛ ስም ሌላ ተልዕኮ ይዞ የሚመጣ አካል እንዳይኖርም በሚመለከተው አካል ተገቢው ክትትልና ቁጥጥር ይደረጋል፡፡ ከዚህ በላይ ግን በሠላም እጦት ከቀዬውና አገሩ የተሰደደው ስደተኛ ይህን ጉዳይ አጥብቆ እንደሚከታተልና እንደሚቆጣጠርም ነው የተጠቆመው፡፡ የኢትዮጵያ የስደተኞች አያያዝ በዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ የተመሰገነና የተደነቀ እንደሆነም አስተዳደሩ ገልፀል፡፡ በየጊዜውም በርካታ ስደተኞችን በመቀበል ተገቢውን አገልግሎት እየሰጠች ይገኛል፡፡ ለዚህ ደግሞ በዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ተገቢው ድጋፍና ትብብር ሊደረግ እንደሚገባ ነው የተገለፀው፡፡ ለስደተኞች ተገቢውን አገልግሎት በሚፈለገው መጠንና ጥራት ለመስጠት ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብና ለጋሽ አካላት የገንዘብ፣የቁሳቁስና ሌሎች አስፈላጊ ድጋፍና ትብብር እንዲያደርጉ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
511
ኢትዮጵያ ደሃ ተኮር ፖሊሲዎችን በማውጣት ስደትን ለመከላከል እየተጋች ነው - ጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለማርያም , .._2015. 0 260 196 ; 5; አዲስ አበባ፣ ህዳር032008(ዋኢማ)-የኢትዮጵያ መንግሥት የስደተኝነትን ችግር ለመቅረፍ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ከትናንት በስትያ በማልታ ርዕሰ መዲና ቫሌታ በተጀመረውና ዛሬ በሚጠናቀቀው የአፍሪካና የአውሮፓ ህብረት ስደተኝነትን የመከላከል ዓለም ዓቀፍ ጉባዔ ላይ እንደተናገሩት፥ ኢትዮጵያ እንደ አገር ስደተኝነትን መከላከል የራሷ ኃላፊነት በማድረግ በሥራ ፈጠራና በሌሎችም የልማት ተግባራት ችግሩን ለመከላከል ጥረት እያደረገች ነው፡፡የኢትዮጵያ መንግሥት የስደተኝነትን ችግር ከመሠረቱ ለመከላከል ደሃ ተኮር የሆኑ ፖሊሲዎችን በማውጣትና ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥሩ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ መንግሥት በሺዎች ለሚቆጠሩ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ በማድረግ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ወጣቶችና ሴቶች የንግድ ፈጠራ አቅማቸውን እንዲሳድጉ እያደረገ መሆኑንም በአብነት ጠቅሰዋል፡፡በህጋዊ መንገድ የሚካሄድና የሰብዓዊ መብት የሚከበርበት የሰዎች ዝውውር በርካታ ዕድሎችና ጥቅሞች እንዳሉት የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ኢትዮጵያም ይህንን እውን ለማድረግ ከመዳረሻ አገሮችና ከአውሮፓ ህብረት ጋር በትብብር እየሠራች ብለዋል። መንግስት ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል የአገር ውስጥ ህጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃዎችን ከማጠናከር ባሻገር ከአህጉራዊና ከዓለም ዓቀፍ የልማት አጋር አካላት ጋር ተቀራርቦ  በመስራት ላይ እንደሚገኝም ጠቁመዋል። የማልታው ዓለም ዓቀፍ ጉባዔ ከሜዲትራኒያን ባህር በስተሰሜንና በስተደቡብ በሚገኙትአገራትና  የአፍሪካና በአውሮፓ ህብረት መካከል ችግሩን ለመከላከል የሚደረገውን ዓለም ዓቀፍ ትብብር እንደሚያጠናክር ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ በበኩላቸው፥ የማልታው ጉባዔ ኢትዮጵያ ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል እያበረከተችው ያለው ትልቅ አስተዋጽኦ የተንጸባረቀበት ነው ብለዋል። የምሥራቅ አፍሪካ አገራት ዜጎች በህገ ወጥ መንገድ ወደ አውሮፓ እየገቡ በመሆናቸውና ኢትዮጵያም የስደተኞች መነሻ፣ መተላለፊያና መዳረሻ እየሆነች በመምጣቷ መንግሥት ከአውሮፓ ህብረት ጋር በቅርበት ለመስራት ጠንካራ አቋም አለው ነው ያሉት። ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር አሳሳቢ ችግር እየሆነ በመምጣቱ የአውሮፓ ህብረት ችግሩን ለመከላከል የሚያችል ትረስት ፈንድ ማቋቋሙንም ገልጸዋል። ይህም ችግሩን ለመቅረፍ የሚያስችሉ የተለያዩ የልማት ተግባራትን ለማከናወን እንደሚያችል ተናግረዋል። በማልታው ጉባዔ የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ፍራንሷ ሆላንዴ፣ የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩን፣ የጀርመኗ ርዕሰ ብሔር አንጌላ ሜርክልን ጨምሮ በርካታ የአፍሪካና የአውሮፓ ሀገራት መሪዎች እየተሳተፉ ነው። (ኢዜአ)  ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
512
በማላዊ ታስረው የነበሩ 224 ኢትዮጵያወያን ማምሻውን ወደ አገራቸው እንደሚመለሱ ተገለጸ , - ; .._20152_27. 0 253 191 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ህዳር 172008(ዋኢማ)- የኤፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዛሬው ዕለት  በሠጠው መግለጫ  እንዳመለከተው  በማላዊ  በእስር ላይ  የነበሩት ኢትዮጵያውያን  ማምሻውን  የአራቸው ይደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል ። - ; የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ሙሉጌታ እንደገለጹት   387 ኢትዮጵያውያን አስፈላጊው የጉዞ ዶክመንት ባለመያዛቸው  ምክንያት  በእስር ላይ እንደነበሩ  በመጠቆም በእስር  ከነበሩት ውስጥ   167 የሚሆኑት  ቀደም ሲል  ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ መደረጉንና  ቀሪዎቹን  224 ኢትዮጵያውያን ወደ ትውልድ አገራቸው እንዲመለሱ ለማድረግ  የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለፉት  ሁለት ሳምንታት  ውስጥ ባደረገው ጥረት እንዲመለሱ ተወስኗል ። - ; ኢትዮጵያውያኑ  ዛሬ ማምሻውን የሚመለሱት  በቻርተር አውሮፕላን  በቦሌ አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲሆን በናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲና የስደተኞችና የዜግነት ጉዳይ ክፍል   ኢትዮጵያውያኑን ወደ አገር ቤት በመመለስ ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውተዋል ብለዋል ። - ; የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ቃል አቀባይ  በተጨማሪ   ኢትዮጵያና ቱርኬሚስታን   በየአገራቸው  ኢምባሲዎችን  ለመክፈት  መስማማታቸውን ና  በሶማሊያ  ጉል ሙዱኩል  ግዛት ፕሬዚደንት ከኤፌዴሪ  የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጋር   ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሰላምና ጸጥታ  መከበር   ላይ  ስለሚኖራት  አስተዋጽኦ  ውይይት  ማድረጋቸውን አያይዘው ገልጸዋል ።     ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
513
71 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል , - ; .._2015_16. 0 263 198 ; 5; አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 2007 (ዋኢማ) - 71 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በፍቃደኝነት ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት አስታወቀ። - ; ድርጅቱ  ከታንዛኒያ ስደተኞች ተቋም ጋር በጋራ በመሆን ነው ስደተኞቹ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ያደረገው። - ; ኢትዮጵያውያን ስደተኞቹ በታንዛኒያ ኢሪንጋ፣ ኡቤራ እና ሞሮጎሮ በሚባሉ እስር ቤቶች የቆዩ ሲሆን፥ አብዛኛዎቹ ስደተኞችም በስፍራው ከሁለት አመት በላይ መቆየታቸው ተገልጿል። - ; አለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት እንደ አውሮፓዊያኑ አቆጣጠር ከ2014 ጀምሮ ከ721 በላይ ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን አስታውቆ፥ አነዚህ ስደተኞች አብዛኛውን ቁጥር የያዙት ከአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የሚመጡ መሆናቸውንም ገልጿል። - ; ድርጅቱ አክሎም ስደተኞች ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚያደርጉትን አደገኛ ጉዞ ለማስቆምም ከታንዛኒያ መንግስት ጋር በጋራ በመሆን እንደሚሰራም አስታውቋል። - ; በፈረንጆቹ ከ2009 ጀምሮ ከ3 ሺህ በላይ ኢትዮጵያን ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን ድርጅቱ አስታውቆ፥ የኢትዮጵያ መንግስትም ተመላሽ ስደተኞች ተቀብሎ ወደ ትውልድ ቄያቸው እንዲደርሱ የተራንስፖርት እና  ሌሎችም ድጋፎችን እንደሚያደርግላቸው ማሰታወቁን ዘጋርዲያን ዘግቧል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
514
በተለያዩ መጠለያዎች ለሚገኙ የሶማሊያ ሰደተኞች አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እንክብካቤ እየተደረገላቸው ነው, .._2012_. 0 302 227 ; 5; ጂጂጋ፤ግንቦት14 2004 ዋኢማ - በአሸባሪው የአልሸባብ ቡድን የሚደርስባቸውን የሰብዓዊና የዴሞክራሲያዊ ጥሰት በመሸሽ በኢትዮጵያ በተለያዩ የስደተኞች መጠለያ ለሚገኙ የሶማሊያ ስደተኞች አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የደህንነት ጥበቃና እንክብካቤ እየተደረገላቸው መሆኑን በኢትዮጵያ የምስራቅ ክልል የስደተኞች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በኢትዮጵያ በሚደረግላቸው የደህንነት ጥበቃና የማህበራዊ አገልግሎቶች ደስተኞች መሆናቸውን ስደተኞቹ ተናግረዋል። በኢትዮጵያ የስደትና ከስደት ተመላሾች ባለስልጣን የምስራቅ ክልል ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስተባባሪ አቶ በቀለ ሙጎሮ ለዋልታ እንደገለጹት፤ በደቡብና በማዕከላዊ የሶማሊያ ክፍሎች ቀደም ሲለ ራሱን እስላማዊ ፍርድ ቤት በኋላም አልሸባብ ብሎ በሚጠራው አሸባሪ ቡድን የሚደርስባቸውን የሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት በመሸሽ 192 ሺ 355 ስደተኞች በምስራቅና በደቡብ ምስራቅ ኢትዮጵያ በተለያዩ ካምፖች ተጠልለው ይገኛሉ። እንደ አቶ በቀለ ማብራሪያ ስደተኞቹ በአልሸባብ በሚደርስባቸው የመብት ጥሰትና ባለፈው ዓመት በምስራቅ አፍሪካ በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ ከአገራቸው የተሰደዱ ሲሆኑ፤ በሶማሌ ክልል በጂጂጋ ማስተባበሪያ ባሉ ሶስት ካምፖች፣ እንዲሁም በዶሎ አዶ ማስተባበሪያ ስር በሚገኙ ስድስት የመጠለያ ካምፖች የደህንነት ጥበቃና ድጋፍ በማግኘት ላይ ናቸው። ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ሕጎችንና ድንጋጌዎችን መሰረት በማድረግ ከተለያዩ የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ስደተኞቹን  በመንከባከብ ላይ እንደምተገኝ የገለፁት አስተባባሪው ከደህንነት ጥበቃውና እንክብካቤው በተጨማሪ የአገሪቱን የውጭ ፖሊሲ በመመርኮዝ የሁለቱን ሃገራት ህዝቦች የበለጠ ለማቀራረብ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ስራዎች በመስራት ላይ መሆናቸውን አስረድተዋል። ስደተኞቹ በመጠለያ ካምፓቸው  የምግብና የንጽህ መጠጥ ውሃ፣ የህክምናና የመደበኛ ትምህርት፣ እንዲሁም አጫጭር ስልጠናዎችን እያገኙ ነው ያሉት አስተባባሪው ሴቶችና አካል ጉዳተኞችን መሠረት ያደረጉ የማህበራዊ አገልግሎቶችም በተገቢው መልኩ እየተሰጡ መሆኑን ተናግረዋል። በምስራቅ ኢትዮጵያ በሶማሌ ክልል በሸደር የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ተጠልለው የሚገኙ አንዳንድ ስደተኞች በሰጡት አስተያየት  በስደት ወደ ኢትዮጵያ ከመጡ ጊዜ ጀምሮ ያለምንም  የደህንነት ስጋት የማህበራዊ ፍላጎቶቻቸው ተሟልተው በሰላም እየኖሩ መሆኑን ተናግረዋል። በሞቃድሾ አሸባሪው አልሸባብ በፈፀመባት ተደጋጋሚ ድብደባና በደረሰባት የግድያ ዛቻ  ወደ ኢትዮጵያ ከሁለት ዓመት በፊት መሰደዷን የተናገረችው አርቲስት ከድጃ ሂራን  በስደት ወደ ኢትዮጵያ ከባለቤቷ ጋር ከመጣችበት ጊዜ ጀምሮ ጥሩ እንክብካቤና ድጋፍ እያገኘች የሰላም ኑሮ እየኖረች መሆኑን ተናግራለች። በአሁኑ ጊዜም በአገራ እንዳትሰራ ሲያስደበድባት የነበረውን የሙዚቃ ስራና ሴቶችን በማደረጀት የተለያዩ የእደ ጥበብ ሙያ በመስራት ላይ እንደምትገኝ ተናግራ፤ የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ወንድም ለሆነው የሶማሊያ ህዝብ እያደረገ ያለው ውለታ ታሪክ የማይረሳው መሆኑን ተናግራለች። የዚያድባሬ መንግስት ከስልጣን ከወረደበት እ.ኤ.አ. ከ1991 ጀምሮ በሶማሊያ በተከሰተው ቀውስ ሳቢያ 628 ሺ የሶማሊያ ስደተኞች በምስራቅ ኢትዮጵያ በተቋቋሙ ዘጠኝ የስደተኞች መጠለያ ካምፖች ተጠልለዋል። እኤአ ከ1997 ጀምሮ ስደተኞቹን በፈቃደኝነት ወደ አገራቸው የመመለስ ሥራ ከቀብሪበያህ የስደተኞች ካምፕ በስተቀር በስምንቱ ካምፖች ተጠልለው የነበሩት በክብር ወደ አገራቸው መሸኘታቸው የሚታወስ ነው። ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
515
ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ እያሳየች ያለው ቁርጠኝነት የሚደነቅ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታወቀ, .._2012_23. 0 300 225 ; 5; አዲስ አበባ፤  ሰኔ  162004 ( ዋኢማ ) -ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ ረገድ እያሳየች ያለው ቁርጠኝነት የሚደነቅ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ። የዓለም የስደተኞች ቀን አንድም ቢሆን ብዙ ነው በሚል መሪ ቃል በጋምቤላ ክልል የፑኝዶ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከብሯል። በኮሚሽኑ የጋምቤላ ቅርንጫፍ አስተባባሪ ሚስተር ኦሉሲጎን ኦሉቦዋል በክብረ በዓሉ ላይ እንደገለጹት ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት የሚመጡ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ ረገድ ግንባር ቀደም አገር ናት። ኢትዮጵያ በተለይም ከደቡብ ሱዳን ፣ ከኤርትራ፣ የሶማሊያና ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት በርካታ ስደተኞችን በመቀበል የምታደርገው ጥበቃና ሰብዓዊ ድጋፍ በእጅጉ የሚደነቅ ተግባር እንደሆነ ተናግረዋል። በተያዘው የፈረንጆች ዓመት በደቡብ ሱዳን ጆንግለይ ግዛት በተከሰተ የጎሳ ግጭት የተፈናቀሉ ከ8 ሺ በላይ ስደተኞችን ጋምቤላ የፑኝዶ የስደተኛ መጠለያ ጣቢያ በመቀበል የተለመደውን የሰብዓዊ ድጋፍና የጥበቃ ሥራዎችን በተጠናከረ መልኩ እያከናወነች መሆኗን ገልጸዋል። መንግስትና ህዝብ ስደተኞቹን ተቀብለው በማድረግ ላይ ያሉት ሁለንተናዊ ድጋፍና ጥበቃ በኮሚሽኑ ብቻ ሳይሆን በስደተኞች ጭምር የሚዘነጋ ተግባር አደለም ብለዋል። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጋልዋክ ቱት በበኩላቸው ቀደም ሲል በሱዳን በነበረው ጦርነት በርካታ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ አስፈላጊው ድጋፍና ጥበቃ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ተናግረዋል።                     በቀጣይም ስደተኞቹ አካባቢያቸው ሰላም ሆኖ እስኪመለሱ ድረስ እየተደረገላቸው ያለው ሰብዓዊ ድጋፍና ጥበቃ ተጠናከሮ እንደሚቀጥልም አስታወቀዋል። በስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ አስተዳደር በምዕራብ ክልል የፑኝዶ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ አስተባባሪ አቶ ዳባ ለሜሳ በበኩላቸው በጋምቤላ ክልል ቀደም ሲል በሶስት የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በርካታ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ተጠልለው ቆይተው በአካባቢያቸው ሰላም በመፈጠሩ አብዛኛዎቹ መሸኘታቸውን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅትም በቅርቡ በደቡብ ሱዳን ጆንግለይ ግዛት በተፈጠረ የጎሳ ግጭት ተፈናቅለው የመጡትን ጨምሮ ከ32 ሺ 550 በላይ ስደተኞች በፑኝዶ የስደተኛ መጠለያ ጣቢያ አስፈላጊው የማህበራዊ አገልግሎት ተሟልቶላቸው በሰላም እየኖሩ እንደሚገኙ ተናግረዋል። በበዓሉ ላይ ከታደሙት ስደተኞች መካከል 24 ዓመት ቆይታ ያደረገችው ወይዘሮ አጅዋ ኡማንና ለ12 ዓመታት ቆይታ ያደረጉት አቶ ቶብ ጋችና ወይዘሮ ኛቾው ጋች በሰጡት አስተያየት ወደ ኢትዮጵያ ከገቡበት ጊዜ ጀምሮ አስፈላጊው ጥበቃና ሰብአዊ ድጋፍ እየተደረገላቸው በሰላም እየኖሩ መሆናቸውን ተናግረዋል። የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ሰብአዊ ድጋፍና ጥበቃ ብቻ ሰይሆን የትምህርት፣ የጤና፣ ውሃና ሌሎች መሰረታዊ አገልገሎቶችን በማሟላት ጭምር ድጋፍ እያደረገላቸው መሆኑን የገለጸት አስተያየት ሰጪዎቹ የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ላደረገላቸው ሁለንተዊ ድጋፍ ምስጋና ማቅረባቸውን የኢዜአ ዘገባ ያመለክታል። ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
516
ህብረቱ ህገ-ወጥ ስደትን ለመከላከል የ20 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገ, አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 222008(ዋኢማ)- የአውሮፓ ኅብረት ህገ-ወጥ ስደትን ከምንጩ ለመከላከልና ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የሚውል የ20 ሚሊዮን ዩሮ ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ። የገንዘብ ድጋፉ ለአራት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን በአገሪቱ የሰሜኑና የመካከለኛው ክፍል የሚደረገውን ህገ-ወጥ ስደት ; እንዲቀንስ ታስቦ የተጀመረ ፕሮግራም ነው ተብሏል። በዚህም በአማራ፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ክልል የሚኖሩ ወጣቶችን በተለያዩ ሥራዎች ተሳታፊ በማድረግ ለስራ ዕድል ፈጠራ እንደሚውል ነው የተገለፀው። የአውሮፓ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅትና አለም አቀፍ የሠራተኞች ድርጅት ፕሮግራሙ ተፈፃሚ እንዲሆን ስምምነት ፈጽመዋል። በኢትዮጵያ የኅብረቱ ተወካይ አምባሳደር ሻንታል ሂብርቻት እንዳሉት ድጋፉ በአገሪቱ ለህገ-ወጥ ስደት ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ወጣቶች ኢኮኖሚያቸውን ማሳደግ እንዲችሉ የሥራ ዕድልን የሚፈጥር ነው። ኢትዮጵያ ከኅብረቱ ጋር በተለያዩ የልማት ጉዳዮች እየሰራች መሆኑን አስታውሰው በአካባቢዋ ህገ-ወጥ ስደትን ለመከላከል እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ መሆኑን አምባሳደሯ ተናግረዋል። የአለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ተወካይ ቅድስት ጫላ በበኩላቸው በአሁኑ ወቅት ስደት የዓለማችን ሥጋት እየሆነ መጥቷል ብለዋል። በአገሪቱ በየዓመቱ ከሶስት ሚሊዮን በላይ የሚሆን የሚሰራ ኃይል ወደ ሥራ የሚቀላቀል ቢሆንም በከተማም ሆነ በገጠር ለእነዚህ ወጣቶች የሚፈለገውን ያህል የስራ ዕድል አልተፈጠረም ነው ያሉት። በእነዚህና በሌሎች ምክንያቶች ወጣቶች ከትውልድ አገራቸው ወጥተው ወደ ሌሎች የዓለም አገራት ይሰደዳሉ ብለዋል። ለፕሮግራሙ መሳካት ምቹ የስራ አካባቢና የስራ ዕድል እንዲፈጠር ድርጅቱ የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል። ; ከሶስት በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለም ህዝብ ከትውልድ ቀዬው በመውጣት በተለያዩ የዓለም አገራት በስደት እንደሚኖር በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2015 የተደረገ ጥናት ያሳያል። በአፍሪካ ደግሞ ከ31 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ህዝብ በአውሮፓ፣ በመካለኛው ምስራቅና እዛው በአፍሪካ የተለያዩ አገራት በስደት እንደሚኖር እና በ2016 ደግሞ ከ240 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ዜጎች የሜዲትራንያን ባህርን በህገ-ወጥ መንገድ አቋርጠው እንተደተጓዙም ጥናቱ ያሳያል። (ኢዜአ) .-. ; 240; 426 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 222008(ዋኢማ)- የአውሮፓ ኅብረት ህገ-ወጥ ስደትን ከምንጩ ለመከላከልና ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የሚውል የ20 ሚሊዮን ዩሮ ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ። የገንዘብ ድጋፉ ለአራት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን በአገሪቱ የሰሜኑና የመካከለኛው ክፍል የሚደረገውን ህገ-ወጥ ስደት ; እንዲቀንስ ታስቦ የተጀመረ ፕሮግራም ነው ተብሏል። በዚህም በአማራ፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ክልል የሚኖሩ ወጣቶችን በተለያዩ ሥራዎች ተሳታፊ በማድረግ ለስራ ዕድል ፈጠራ እንደሚውል ነው የተገለፀው። የአውሮፓ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅትና አለም አቀፍ የሠራተኞች ድርጅት ፕሮግራሙ ተፈፃሚ እንዲሆን ስምምነት ፈጽመዋል። በኢትዮጵያ የኅብረቱ ተወካይ አምባሳደር ሻንታል ሂብርቻት እንዳሉት ድጋፉ በአገሪቱ ለህገ-ወጥ ስደት ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ወጣቶች ኢኮኖሚያቸውን ማሳደግ እንዲችሉ የሥራ ዕድልን የሚፈጥር ነው። ኢትዮጵያ ከኅብረቱ ጋር በተለያዩ የልማት ጉዳዮች እየሰራች መሆኑን አስታውሰው በአካባቢዋ ህገ-ወጥ ስደትን ለመከላከል እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ መሆኑን አምባሳደሯ ተናግረዋል። የአለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ተወካይ ቅድስት ጫላ በበኩላቸው በአሁኑ ወቅት ስደት የዓለማችን ሥጋት እየሆነ መጥቷል ብለዋል። በአገሪቱ በየዓመቱ ከሶስት ሚሊዮን በላይ የሚሆን የሚሰራ ኃይል ወደ ሥራ የሚቀላቀል ቢሆንም በከተማም ሆነ በገጠር ለእነዚህ ወጣቶች የሚፈለገውን ያህል የስራ ዕድል አልተፈጠረም ነው ያሉት። በእነዚህና በሌሎች ምክንያቶች ወጣቶች ከትውልድ አገራቸው ወጥተው ወደ ሌሎች የዓለም አገራት ይሰደዳሉ ብለዋል። ለፕሮግራሙ መሳካት ምቹ የስራ አካባቢና የስራ ዕድል እንዲፈጠር ድርጅቱ የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል። ; ከሶስት በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለም ህዝብ ከትውልድ ቀዬው በመውጣት በተለያዩ የዓለም አገራት በስደት እንደሚኖር በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2015 የተደረገ ጥናት ያሳያል። በአፍሪካ ደግሞ ከ31 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ህዝብ በአውሮፓ፣ በመካለኛው ምስራቅና እዛው በአፍሪካ የተለያዩ አገራት በስደት እንደሚኖር እና በ2016 ደግሞ ከ240 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ዜጎች የሜዲትራንያን ባህርን በህገ-ወጥ መንገድ አቋርጠው እንተደተጓዙም ጥናቱ ያሳያል። (ኢዜአ)),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
517
 ህብረቱ ህገ-ወጥ ስደትን ለመከላከል የ20 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገ, - የአውሮፓ ኅብረት ህገ-ወጥ ስደትን ከምንጩ ለመከላከልና ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የሚውል የ20 ሚሊዮን ዩሮ ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ። የገንዘብ ድጋፉ ለአራት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን በአገሪቱ የሰሜኑና የመካከለኛው ክፍል የሚደረገውን ህገ-ወጥ ስደት ; እንዲቀንስ ታስቦ የተጀመረ ፕሮግራም ነው ተብሏል። በዚህም በአማራ፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ክልል የሚኖሩ ወጣቶችን በተለያዩ ሥራዎች ተሳታፊ በማድረግ ለስራ ዕድል ፈጠራ እንደሚውል ነው የተገለፀው። የአውሮፓ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅትና አለም አቀፍ የሠራተኞች ድርጅት ፕሮግራሙ ተፈፃሚ እንዲሆን ስምምነት ፈጽመዋል። በኢትዮጵያ የኅብረቱ ተወካይ አምባሳደር ሻንታል ሂብርቻት እንዳሉት ድጋፉ በአገሪቱ ለህገ-ወጥ ስደት ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ወጣቶች ኢኮኖሚያቸውን ማሳደግ እንዲችሉ የሥራ ዕድልን የሚፈጥር ነው። ኢትዮጵያ ከኅብረቱ ጋር በተለያዩ የልማት ጉዳዮች እየሰራች መሆኑን አስታውሰው በአካባቢዋ ህገ-ወጥ ስደትን ለመከላከል እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ መሆኑን አምባሳደሯ ተናግረዋል። የአለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ተወካይ ቅድስት ጫላ በበኩላቸው በአሁኑ ወቅት ስደት የዓለማችን ሥጋት እየሆነ መጥቷል ብለዋል። በአገሪቱ በየዓመቱ ከሶስት ሚሊዮን በላይ የሚሆን የሚሰራ ኃይል ወደ ሥራ የሚቀላቀል ቢሆንም በከተማም ሆነ በገጠር ለእነዚህ ወጣቶች የሚፈለገውን ያህል የስራ ዕድል አልተፈጠረም ነው ያሉት። በእነዚህና በሌሎች ምክንያቶች ወጣቶች ከትውልድ አገራቸው ወጥተው ወደ ሌሎች የዓለም አገራት ይሰደዳሉ ብለዋል። ለፕሮግራሙ መሳካት ምቹ የስራ አካባቢና የስራ ዕድል እንዲፈጠር ድርጅቱ የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል። ; ከሶስት በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለም ህዝብ ከትውልድ ቀዬው በመውጣት በተለያዩ የዓለም አገራት በስደት እንደሚኖር በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2015 የተደረገ ጥናት ያሳያል። በአፍሪካ ደግሞ ከ31 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ህዝብ በአውሮፓ፣ በመካለኛው ምስራቅና እዛው በአፍሪካ የተለያዩ አገራት በስደት እንደሚኖር እና በ2016 ደግሞ ከ240 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ዜጎች የሜዲትራንያን ባህርን በህገ-ወጥ መንገድ አቋርጠው እንተደተጓዙም ጥናቱ ያሳያል። (ኢዜአ) .-. ; 240; 426 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 222008(ዋኢማ)- የአውሮፓ ኅብረት ህገ-ወጥ ስደትን ከምንጩ ለመከላከልና ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የሚውል የ20 ሚሊዮን ዩሮ ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ። የገንዘብ ድጋፉ ለአራት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን በአገሪቱ የሰሜኑና የመካከለኛው ክፍል የሚደረገውን ህገ-ወጥ ስደት ; እንዲቀንስ ታስቦ የተጀመረ ፕሮግራም ነው ተብሏል። በዚህም በአማራ፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ክልል የሚኖሩ ወጣቶችን በተለያዩ ሥራዎች ተሳታፊ በማድረግ ለስራ ዕድል ፈጠራ እንደሚውል ነው የተገለፀው። የአውሮፓ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅትና አለም አቀፍ የሠራተኞች ድርጅት ፕሮግራሙ ተፈፃሚ እንዲሆን ስምምነት ፈጽመዋል። በኢትዮጵያ የኅብረቱ ተወካይ አምባሳደር ሻንታል ሂብርቻት እንዳሉት ድጋፉ በአገሪቱ ለህገ-ወጥ ስደት ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ወጣቶች ኢኮኖሚያቸውን ማሳደግ እንዲችሉ የሥራ ዕድልን የሚፈጥር ነው። ኢትዮጵያ ከኅብረቱ ጋር በተለያዩ የልማት ጉዳዮች እየሰራች መሆኑን አስታውሰው በአካባቢዋ ህገ-ወጥ ስደትን ለመከላከል እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ መሆኑን አምባሳደሯ ተናግረዋል። የአለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ተወካይ ቅድስት ጫላ በበኩላቸው በአሁኑ ወቅት ስደት የዓለማችን ሥጋት እየሆነ መጥቷል ብለዋል። በአገሪቱ በየዓመቱ ከሶስት ሚሊዮን በላይ የሚሆን የሚሰራ ኃይል ወደ ሥራ የሚቀላቀል ቢሆንም በከተማም ሆነ በገጠር ለእነዚህ ወጣቶች የሚፈለገውን ያህል የስራ ዕድል አልተፈጠረም ነው ያሉት። በእነዚህና በሌሎች ምክንያቶች ወጣቶች ከትውልድ አገራቸው ወጥተው ወደ ሌሎች የዓለም አገራት ይሰደዳሉ ብለዋል። ለፕሮግራሙ መሳካት ምቹ የስራ አካባቢና የስራ ዕድል እንዲፈጠር ድርጅቱ የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል። ; ከሶስት በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለም ህዝብ ከትውልድ ቀዬው በመውጣት በተለያዩ የዓለም አገራት በስደት እንደሚኖር በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2015 የተደረገ ጥናት ያሳያል። በአፍሪካ ደግሞ ከ31 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ህዝብ በአውሮፓ፣ በመካለኛው ምስራቅና እዛው በአፍሪካ የተለያዩ አገራት በስደት እንደሚኖር እና በ2016 ደግሞ ከ240 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ዜጎች የሜዲትራንያን ባህርን በህገ-ወጥ መንገድ አቋርጠው እንተደተጓዙም ጥናቱ ያሳያል። (ኢዜአ)),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
518
ህብረቱ ህገ-ወጥ ስደትን ለመከላከል የ20 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገ, አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 222008(ዋኢማ)- የአውሮፓ ኅብረት ህገ-ወጥ ስደትን ከምንጩ ለመከላከልና ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የሚውል የ20 ሚሊዮን ዩሮ ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ። የገንዘብ ድጋፉ ለአራት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን በአገሪቱ የሰሜኑና የመካከለኛው ክፍል የሚደረገውን ህገ-ወጥ ስደት ; እንዲቀንስ ታስቦ የተጀመረ ፕሮግራም ነው ተብሏል። በዚህም በአማራ፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ክልል የሚኖሩ ወጣቶችን በተለያዩ ሥራዎች ተሳታፊ በማድረግ ለስራ ዕድል ፈጠራ እንደሚውል ነው የተገለፀው። የአውሮፓ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅትና አለም አቀፍ የሠራተኞች ድርጅት ፕሮግራሙ ተፈፃሚ እንዲሆን ስምምነት ፈጽመዋል። በኢትዮጵያ የኅብረቱ ተወካይ አምባሳደር ሻንታል ሂብርቻት እንዳሉት ድጋፉ በአገሪቱ ለህገ-ወጥ ስደት ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ወጣቶች ኢኮኖሚያቸውን ማሳደግ እንዲችሉ የሥራ ዕድልን የሚፈጥር ነው። ኢትዮጵያ ከኅብረቱ ጋር በተለያዩ የልማት ጉዳዮች እየሰራች መሆኑን አስታውሰው በአካባቢዋ ህገ-ወጥ ስደትን ለመከላከል እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ መሆኑን አምባሳደሯ ተናግረዋል። የአለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ተወካይ ቅድስት ጫላ በበኩላቸው በአሁኑ ወቅት ስደት የዓለማችን ሥጋት እየሆነ መጥቷል ብለዋል። በአገሪቱ በየዓመቱ ከሶስት ሚሊዮን በላይ የሚሆን የሚሰራ ኃይል ወደ ሥራ የሚቀላቀል ቢሆንም በከተማም ሆነ በገጠር ለእነዚህ ወጣቶች የሚፈለገውን ያህል የስራ ዕድል አልተፈጠረም ነው ያሉት። በእነዚህና በሌሎች ምክንያቶች ወጣቶች ከትውልድ አገራቸው ወጥተው ወደ ሌሎች የዓለም አገራት ይሰደዳሉ ብለዋል። ለፕሮግራሙ መሳካት ምቹ የስራ አካባቢና የስራ ዕድል እንዲፈጠር ድርጅቱ የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል። ; ከሶስት በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለም ህዝብ ከትውልድ ቀዬው በመውጣት በተለያዩ የዓለም አገራት በስደት እንደሚኖር በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2015 የተደረገ ጥናት ያሳያል። በአፍሪካ ደግሞ ከ31 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ህዝብ በአውሮፓ፣ በመካለኛው ምስራቅና እዛው በአፍሪካ የተለያዩ አገራት በስደት እንደሚኖር እና በ2016 ደግሞ ከ240 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ዜጎች የሜዲትራንያን ባህርን በህገ-ወጥ መንገድ አቋርጠው እንተደተጓዙም ጥናቱ ያሳያል። (ኢዜአ) .-. ; 240; 426 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 222008(ዋኢማ)- የአውሮፓ ኅብረት ህገ-ወጥ ስደትን ከምንጩ ለመከላከልና ለወጣቶች ሥራ ፈጠራ የሚውል የ20 ሚሊዮን ዩሮ ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ። የገንዘብ ድጋፉ ለአራት ዓመታት የሚቆይ ሲሆን በአገሪቱ የሰሜኑና የመካከለኛው ክፍል የሚደረገውን ህገ-ወጥ ስደት ; እንዲቀንስ ታስቦ የተጀመረ ፕሮግራም ነው ተብሏል። በዚህም በአማራ፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ክልል የሚኖሩ ወጣቶችን በተለያዩ ሥራዎች ተሳታፊ በማድረግ ለስራ ዕድል ፈጠራ እንደሚውል ነው የተገለፀው። የአውሮፓ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅትና አለም አቀፍ የሠራተኞች ድርጅት ፕሮግራሙ ተፈፃሚ እንዲሆን ስምምነት ፈጽመዋል። በኢትዮጵያ የኅብረቱ ተወካይ አምባሳደር ሻንታል ሂብርቻት እንዳሉት ድጋፉ በአገሪቱ ለህገ-ወጥ ስደት ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ ወጣቶች ኢኮኖሚያቸውን ማሳደግ እንዲችሉ የሥራ ዕድልን የሚፈጥር ነው። ኢትዮጵያ ከኅብረቱ ጋር በተለያዩ የልማት ጉዳዮች እየሰራች መሆኑን አስታውሰው በአካባቢዋ ህገ-ወጥ ስደትን ለመከላከል እያደረገች ያለው ጥረት የሚደነቅ መሆኑን አምባሳደሯ ተናግረዋል። የአለም አቀፉ የሠራተኞች ድርጅት ተወካይ ቅድስት ጫላ በበኩላቸው በአሁኑ ወቅት ስደት የዓለማችን ሥጋት እየሆነ መጥቷል ብለዋል። በአገሪቱ በየዓመቱ ከሶስት ሚሊዮን በላይ የሚሆን የሚሰራ ኃይል ወደ ሥራ የሚቀላቀል ቢሆንም በከተማም ሆነ በገጠር ለእነዚህ ወጣቶች የሚፈለገውን ያህል የስራ ዕድል አልተፈጠረም ነው ያሉት። በእነዚህና በሌሎች ምክንያቶች ወጣቶች ከትውልድ አገራቸው ወጥተው ወደ ሌሎች የዓለም አገራት ይሰደዳሉ ብለዋል። ለፕሮግራሙ መሳካት ምቹ የስራ አካባቢና የስራ ዕድል እንዲፈጠር ድርጅቱ የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል። ; ከሶስት በመቶ በላይ የሚሆነው የዓለም ህዝብ ከትውልድ ቀዬው በመውጣት በተለያዩ የዓለም አገራት በስደት እንደሚኖር በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2015 የተደረገ ጥናት ያሳያል። በአፍሪካ ደግሞ ከ31 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው ህዝብ በአውሮፓ፣ በመካለኛው ምስራቅና እዛው በአፍሪካ የተለያዩ አገራት በስደት እንደሚኖር እና በ2016 ደግሞ ከ240 ሺህ በላይ የሚሆኑ የአፍሪካ ዜጎች የሜዲትራንያን ባህርን በህገ-ወጥ መንገድ አቋርጠው እንተደተጓዙም ጥናቱ ያሳያል። (ኢዜአ)),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
519
 130 ስደተኖች በጀልባ አደጋ ህይወታቸው አለፈ, ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት  የተወጣቱ  130 የሚጠጉ ስደተኞች በጀልባ ጣሊያን  ለማግባት ሙከራ ሲያደርጉ ባጋጠማቸው አደጋ ላምፐዱሳ በተባለ ደሴት አቅራቢያ ላይ ሰምጠው ሞቱ፡፡ በአደጋው ከ150 በላይ ስግደተኞችን ማትረፍ ሲቻል 200 የሚጠጉ ግን የደረሱበት አለመታወቁን ነው የደሴቷ ከንቲባ የገለጹት፡፡ ጉዟቸውን ከሊቢያ  መነሻ ያደረጉት 500 ይጠጋሉ ተብሎ የተገመቱት  ስግደተኞች አብዛኞቹ የኤርትራና የሶማሌያ  ዜግነት እንዳላቸውን ተገልጿል፡፡ ስግደተኞቹ ላይ አደጋው ሊደርስ የቻለው በተሳፈሩበት የጀልባው አካል ላይ የእሳት ቃጠሎ በመነሳቱ ሲሆን ስግደተኞቹም እሳቱን ለመሸሽ ሲሉ ወደ አንዱ የጀርባው ክፍል በማዘንበላቸው ጀልባዋ አቅም አጥታ በመገልበጧ እንደሆነ ተብራርቷል፡፡ በዚህም አብዛኞቹ ስግደተኞች በውሀው መዋኘት ባለመቻላቸው እይወታቸው ሲያልፍ መዋኘት የቻሉት እራሳቸውን መዳን መቻላቸው ተመልክቷል፡፡ አደጋው ከዚህ በፊት በጣሊያን ወደብ አካባቢ ከደረሱት በአስከፊነቱና በአሳዛኝነቱ ተጠቃሽ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ስግደተኞቹን በህገወጥ መንገድ ያጓጓዙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስራ እንደዋሉም የጣሊያን የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽ ገለፃ እ.ኤ.አ በ2011 የሜዲትሪያን ባህር አቋርጠው ወደ አውሮፓ ለመግባት ሙከራ ካደረጎ ስደተኞች መካከል ከ1 ሺህ 500 በላይ የሚሆኑት ሰምጠው ወይም የደረሱባ ሳይታወቅ እይወታቸውን ሲያጡ እ.ኤ.አ በ2012 ደግሞ 500 ሰዎች ተመሳሳይ እጣፈንታ እንዳጋጠማቸው ገልጿል ሲል ቢቢሲን ጠቅሶ ኢሬቴድ  ዘግቧል፡፡ ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
520
ኢትዮጵያና የመን ህገወጥ ስደትን ለመግታት በጋራ ሊሰሩ ነው , - ; .._2014. 0 263 197 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 16 2006 (ዋኢማ) - የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶር ቴዎድሮስ አድሃኖም ከየመን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚር ሳለም ጋር ኢትዮጵያና የመን ያላቸውን የጋራ ትብብር ለማጠናክ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ፡፡ - ; ውይይቱም ከአፍሪካ ቀንድ ወደ የመን የሚደረገውን ህገ-ወጥ የስደተኞች ፍልሰትን ለመግታት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ አትኩሯል፡፡ሁለቱ ሀገራት የስራ ሀላፊዎች ችግሩን ለመከላከል በሚቋቋመው ግብረ-ሀይል ዙሪያ ሀገራቱ በሚያደርጉት የተቀናጀ ስራ ላይ መክረዋል፡፡ - ; ሚኒስትሮቹም በየመን የፖለቲካ ልዮነት ሰላማዊ በሆነ መልኩ ለመፍታት የተደረገውን ስኬታማ ጥረት ገምግመዋል፡፡ - ; እንደ ኢሬቴድ ዘገባ ቀሪ የሰላም ጥረቶች ላይም ከፍተኛ ጥረት ማድረግ እንደሚያስፈልግ ሁለቱ የስራ ሀላፊዎች መግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡ ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
521
253 ህገወጥ የኢትዮጵያ ስደተኞች ከታንዛኒያ ወደ አገራቸው ተመለሱ, - 12.222222328186; - 1.3; .._2014. 0 260 194 ; 5; አዲስ አበባ፤ ህዳር 202007 (ዋኢማ) - በህገወጥ መንገድ ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመግባት ሲሞክሩ ተይዘው ታንዛኒያ እስር ቤት የቆዩ  253 ኢትዮጵያውያን  ትናንት  ወደ ሃገራቸው ተመለሱ ።  በታነዛኒያ እና ደቡብ አፍሪካ በህገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ከሄዱት 453 ስደተኞች መካካል 253 ያህሉ ናቸው በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ የገቡት።  ተመላሽ ኢትዮጵያውያኖቹ ለጉዞ ከ80 እስከ 120ሺ ብር ለህገወጥ ደላሎች ከፍለዋል።  ሁሉም ከስደት ተመላሾች ወንዶች ሲሆኑ፥ አብዛኞቹም ከደቡብ ክልል ሆሳዕና ከተማና አጎራባች ከተሞች በህገወጥ መንገድ ከአገር የወጡ ናቸው ተብሏል።  ከእነዚህ ውስጥ ከ30 በላይ የሚሆኑት ዕድሜያቸው ከ18 በታች የሆኑ ታዳጊዎች ናቸው።  ከስደት ተመላሽ ኢትዮጵያዊያኑ በጉዟቸው ወቅት ከፍተኛ ስቃይና  ፈታኝ ሁኔታዎች እንደገጠሟቸው የተናገሩ ሲሆን፥ አንዳንዶቹም ከደረሰባቸው መከራ ብዛት የተነሳ በበረሃ ለህልፈት መዳረጋቸውንም ነው የተናገሩት።  በአለም አቀፉ የፍልሰት ተቋም (አይ ኦ ኤም) እና በኢፌድሪ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ትብብርና ድጋፍ አማካኝነት 253 ስደተኞች ዛሬ አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን፥ በቀጣይ ሳምንትም 200 ያህል ስደተኞች ወደ አገራቸው እንደሚገቡም ነው የሚጠበቀው። ),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
522
ሚንስቴሩ ወደ የመን ስትጓዝ በሰጠመችው ጀልባ ህይወታቸውን ባጡ ኢትዮጵያውያን ሞት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለፀ , - ; .._2014_9. 0 230 197 ; 5; አዲስ አበባ፣ ህዳር 302007 (ዋኢማ) - ከ70 በላይ ስደተኞችን አሳፍራ ወደ የመን ስትጓዝ በሰጠመችው ጀልባ ህይወታቸውን ባጡ ኢትዮጵያውያን ሞት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ገለፀ። - ; የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር መስሪያቤቱ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት ሚንስቴር መስሪያቤቱ በተከሰተው አደጋ ክፉኛ አዝኗል። ለሟች ቤተሰቦችም መፅናናትን ይመኛል ብለዋል ቃል አቀባዩ ። - ; ሚንስቴሩ በአደጋው ለህልፈት የበቁትን ኢትዮጵያውያንን ማንነትና የአደጋውን መንስኤ አጣርቶ ዝርዝር መግለፃ በቅርቡ እንደሚሰጥም ነው አምባሳደር ዲና የተናገሩት ። - ; በብዛት ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን አሳፍራ ወደ የመን ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ሰጥማ 70 የሚደርሱ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው እና ለጀልባዋ መስጠም ምክንያት የሆነውበጊዜው የነበረው ከባድ ንፋስ እና ማእበል እንደሆነ የየመን የፀጥታ ሀላፊዎች መግለፃቸውም አይዘነጋም ። - ; በየአመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች የመን ለመግባት የቀይ ባህርን ሲያቋርጡ አብዛኛዎቹ ህይወታቸውን እንደሚያጡ ተያይዞ ተጠቅሷል። (ኤፍ.ቢ.ሲ)),
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
523
የጅማ ግብርና ምርምር ማእከል የተሻሻሉ የቡና አዘገጃጀት ዘዴዎችን የያዘ መመሪያ ለተጠቃሚዎች በማስተዋወቅ ላይ መሆኑን ገለጠ፡፡ በማእከሉ የምርምር ዘርፍ ሀላፊ አቶ በሀይሉ ወልደ ሰንበት ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጡት ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ከፍተኛ ጣእም ያለው የቡና ሀብት ቢኖራትም፣ጥራቱ ተጠብቆ ስለማይዘጋጅ በገበያ ተወዳዳሪ ሳይሆን ቆይቷል፡፡ ማእከሉ በዚህ በኩል የሚታየውን ችግር ለመፍታት የቡና ጣእምና ጥራት ለመጠበቅ የሚያስችሉ የተሻሻሉ የቡና አዘገጃጀት ዘዴዎችን በጥናት ላይ በመመስረት አዘጋጅቶ ለተጠቃሚዎች እያስተዋወቀ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በተሻሻሉ የቡና አዘገጃጀት ዘዴዎች መመሪያው ውስጥ ስለቀይ ቡና ለቀማ፣እጥበት፣ክምችትና ማጓጓዝ ያሉት ሂደቶች የተካተቱ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ እንዲሁም ስለታጠበና ደረቅ ቡና አዘገጃጀት የሚያወሳ ሕትመትም ለተጠቃሚዎች እየተሰራጨ መሆኑንና ከዘርፉ ጋር ግንኙነት ላላቸው ባለሞያዎች፣ ባለሀበቶችና ገበሬዎች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን አቶ በሀይሉ ገልጠዋል፡፡ ማእከሉ ባለፈው አመት ደረጃውን የጠበቀ የቡና ጣእም ማረጋገጫ ላቦራቶሪ አቋቁሞ በሰው ሀይልና በቁሳቁስ በማደራጀት አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ገልጠዋል፡፡ ማእከሉ እስካሁን በምርምር መርጦ ለተጠቃሚዎች ካሰራጫቸው 26 የቡና ዝርያዎች ውስጥ የቡና ፍሬ በሺታ ከሚቋቋሙ የቡና ዝርያዎች 13 ጣእማቸው ጥሩ ደረጃ ላይ የሚገኝ አብራርተዋል፡፡ የቡና ዝርያዎቹ በምርምር ጣቢያ በሄክታር እስከ 25 ኩንታልና በገበሬ ማሳ ላይ ደግሞ እስከ 16 ኩንታል ምርት የሚሰጡ እንደሆኑ አቶ በሀይሉ አስረደተዋል፡፡
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
524
አፍሪካውያን ለስደተኞች ጉዳይ ልዩ ትኩረት ሠጥተው ሊንቀሳቀሱ ይገባል- አንቶኒዮ ጉቴሬዝ Sat, Feb 09, 2019ዋልታ የአፍሪካ ዜና አፍሪካውያን ለስደተኞች ጉዳይ ልዩ ትኩረት ሠጥተው ሊንቀሳቀሱ እንደሚገባ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሓፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጥሪ አቀረቡ ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቶሬዝ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህመት ጋር በመሆን በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ዛሬው ዕለት በሠጡት የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ አፍሪካውያን ለስደት ምክንያት የሚሆኑ ችግሮችን በማጥናት ለስደተኞች ጉዳይ ልዩ ትኩረት ሠጥተው ሊንቀሰቀሱ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ በአፍሪካ የተጀመሩ የልማት ሥራዎችን ዘላቂ በማድረግ በምርጫና ሌሎች ምክንያቶች የሚፈጠሩ ግጭቶችን በውይይትና በድርድር ለመፍታት ዜጎቻቸውን ከስደትና መፈናቀል ሊታደጉ እንደሚገባም ተናግረዋል፡፡ ዋና ፀሃፊው የስደትን ጉዳይ በተመለከተ ሲያብራሩ አሁን ላይ ከአፍሪካ ወደ የተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ከሚሰደዱ ዜጎች ቁጥር ይልቅ ከአንድ አፍሪካ ሀገር ወደሌላኛው የአፍሪካ ሀገር የሚሰደዱት ቁጥራቸው የላቀ መሆኑን በመግለጫቸው አመልክተዋል፡፡ ከአፍሪካ ወደ አውሮፓና ሌሎች የተለያዩ ሀገራት ባህር አቋርጠው በህገ ወጥ መንገድ የሚጓዙት ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰባቸው እንደሆነም ገልጸዋል፡፡ በአፍሪካ የተለያዩ አካባቢዎች የሰላምና ደህንነት ተስፋዎች እየታዩ መሆኑን የተናገሩት ዋና ፀሃፊው የኢትዮ- የኤርትራ፣ የደቡብ ሱዳን ተፋላሚዎችን የሰላም ስምምነቶችን አንስተዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመሆን በአህጉሪቷ ዘላቂ ሰላምና ደህንነት እንዲሰፍ ስትራቴጂ አጋርነት መሥረቱ እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ያለው የአየር ንብረት ለውጥ ለለውጡ ያን ያህል ድርሻ የሌላት አፍሪካ ላይ ጉዳቱ ከፍተኛ መሆኑንም አንስተዋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ መሃመት በበኩላቸው አፍሪካዊያን ለስደተኞች ልዩ ትኩረት ሠጥተው እንዲንቀሳቀሱ ህብረቱ አቅጣጫ አስቀምጦ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በነገው ዕለት በአፍሪካ ህብረት መሪዎች ጉባኤ ዋና ትኩረቱን ዘላቂ መፍትሄ ለስደተኞች፣ ስደት ተመለሾችና ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ማድረጉን ገልጸዋል፡፡
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
525
የስደተኞች ጉዳይ አዋጅ ተቃውሞ ማስነሳቱ ተሰማ (ኢሳት ዲሲ–ጥር 13/2011)ባለፈው ሳምንት የጸደቀው የስደተኞች ጉዳይ አዋጅ የጋምቤላ ነዋሪዎችን ለአደጋ የሚያጋልጥ ነው በሚል ተቃውሞ ተነሳ። የአኝዋክ ተወላጆች የመኖር ህልውናችንን አደጋ ላይ የሚጥል አዋጅ ነው ሲሉ በምሬት በመቃወም ላይ ናቸው። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጸደቀው የስደተኞች ጉዳይ አዋጅ በአኝዋኮች ህልውና ላይ የተነጣጠረ አደጋ ነው ሲሉ ዶክተር አጆት ሚሩ የሰላምና የሰብዓዊ መብት ተመራማሪ ለኢሳት ገልጸዋል። በአዋጁ መሰረት ከጋምቤላ ነዋሪዎች ቁጥር የሚበልጡት የደቡብ ሱዳን ስደተኞች ከሃገሩ ዜጋ እኩል የሚጋሯቸው ብዙ መብቶችን ያለገደብ እንዲጎናጸፉ መደረጉ አደጋውን የከፋ ያደርገዋል ብለዋል ዶክተር አጆት። በ2016 የኢትዮጵያ መንግስት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ስደተኞችን በተመለከተ በዓለም መድረክ ፊት ቃል መግባቱ ነው ባለፈው ሳምንት ለጸደቀው የስደተኞች ጉዳይ አዋጅ መነሻ ምክንያት የሆነው። በዚሁ ጉባዔ ላይ ወደ አንድ ሚሊየን የሚጠጋ ስደተኞችን እያስተናገደች ያለችው ኢትዮጵያ ለስደተኞች ጥበቃና ከለላ እንዲሁም መብቶችን የሚፈቅድ አዋጅ እንድታወጣ አስገዳጅ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን ነው በዘርፉ ጥናት ያደረጉ ባለሙያዎች የሚገልጹት። ዶክተር ኦጆት ሚር በዘርፉ ዓለም አቀፍ ጥናት አድርገዋል። ኢትዮጵያ ለሰብዓዊ መብቶች ያላትን አወንታዊ አመለካከት ማሳየቷ የሚያስመሰግናት መሆኑን በመግለጽ ይጀምራሉ። ይሁንና ባለፈው ሳምንት የጸደቀው የስደተኞች አዋጅ ግን የሌላውን መብት ለመጠበቅ የሀገሩን ሰው በስጋት ውስጥ መጣል መሆኑ ነው አስቸጋሪው ነገር ይላሉ። ዶክተር ኦጆት አዋጁ ላይ ላዩን መጥፎ ነገር እንደሌለው ይገልጹና ከአቅሙ በላይ ስደተኞችን ያስጠጋው የጋምቤላ ክልል ጉዳይ ከግምት አለመግባቱ የአዋጁን ክፍተት ያሳያል ይላሉ። የጋምቤላ ህዝብ ቁጥር ከ300ሺህ ብዙም ፈቅ አይልም። በአሁኑ ሰዓት ከደቡብ ሱዳን ተፈናቅለው በጋምቤላ የሚገኙት ስደተኞች ቁጥር ግን 407ሺህ ደርሷል። ከሀገሩ ዜጋ በአንድ መቶ ሺህ የሚልቅ ስደተኛ በሚኖርባት ጋምቤላ አዋጁ በተለይ ለአኝዋክ ተወላጆች የህልውና አደጋ የሚደቅን እንደሆነ ነው ዶክተር ኦጆት የሚገልጹት። በፓርላማ አንድም የጋምቤላ ተወካይ ባልመከረበት፣ ስለጉዳዩ እውቀትና መረጃ በሌላቸው የምክር ቤቱ አባላት ይሁንታ መጽደቁ ታሪካዊ ስህተት እንደሆነ አጽኖት በመስጠት ይናገራሉ። ስደተኞቹ እስከዜግነት የማግኘት መብት ተፈቅዶላቸው ከትምህርት አንስቶ ስራ የመቀጠርና ሀብትና ንብረት የማፍራት እኩል መብት ከተሰጣቸው የክልሉ ነዋሪ በቀጣይ በስደተኞች ተውጦ በሀገሩ ባይተዋር የሚሆንበት አደጋ ተደቅኗል ይላሉ። ቁራሽ መሬት ላይ ከሀገሩ ዜጋ የበለጠ ስደተኛ እንዲሰፍር መደረጉ ወደፊት ከፍተኛ ቀውስ እንደሚፈጥር ዶክተር ኦጆት ስጋታቸውን ይገጻሉ። ከኢኮኖሚና ከተለያዩ መብቶች ባሻገር ስደተኞቹ የታጠቁ መሆናቸውን የሚጠቅሱት ዶክተር ኦጆት ይህ ሌላው የአዋጁ ክፍተት እንደሆነ ያስቀምጣሉ። ስደተኛ ወደ ሁለተኛ ሃገር ሲሄድ መሳሪያ ታጥቆ መሆን እንደሌለበት እየታወቀ ጋምቤላ የሚገኙት የደቡብ ሱዳን ስደተኞች እስከነትጥቃቸው መግባታቸው ለሀገሬው የአኝዋክ ተወላጆች ከፍተኛ ስጋት የሚፈጥር ነው ብለዋል። መንግስት ይህን እያወቀ የአኝዋኮችን ድምጽ እንዲዳፈንና ለስጋት እንዲጋለጡ ማድረጉ የሚወገዝ ርምጃ ነው ብለውታል። ሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች የጋምቤላውን ስደተኛ የሚያስተናግዱና ሸክሙን ከጋምቤላ ላይ የሚቀንሱበት አሰራር ካልተዘረጋ በስተቀር በዚህ መልኩ የስደተኞችን አዋጅ ማጽደቁ ችግሩን ከማባባስ ባለፈ አዳዲስ ቀውሶችን እንደሚፈጥር ዶክተር ኦጁት ያስጠነቅቃሉ። መንግስት አዋጁን ወደ ተግባር ከመለወጡ በፊት ማስተካከያ እንዲያደርግም ጥሪ አቅርበዋል። የአኝዋክ ማህበረሰብ የአዋጁን መጽደቅ በመቃወም ለኢትዮጵያ መንግስት የተቃውሞ መልዕክቶች እንዲደርሱት በማድረግ ላይ መሆናቸውም ታውቋል። በጉዳዩ ዙሪያ የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች አስተዳደርን ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም።
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
526
በ2018 ብቻ 2 ሺ 200 ስደተኞች በሜድትራንያን ባህር ሞተዋል Thu, Dec 27, 2018ዋልታ ዓለም አቀፍ ዜና በፈረንጆች 2018 ዓመት ብቻ 2 ሺ 200 ስደተኞች በሜድትራንያን ባህር መሞታቸውን ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) አስታውቋል፡፡ ድርጅቱ በዚህ የፈረንጆች ዓመት 113 ሺ ያልተመዘገቡ ስደተኞች ወደ አውሮፓ አገራት መግባታቸውንም ነው የገለጸው፡፡ እንደ ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ሪፖርት ወደ አውሮፓ የሚገቡ ስደተኞች ቁጥር ከባለፈው ዓመት ሲነፃፀር በ59 ሺ የቀነሰ ቢሆን የሟቾች ቁጥር ግን አሁንም ከፍተኛ ነው፡፡ በዚህ ዓመት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሞቱት 4 ሺ 503 ስደተኞች የሜድትራንያን ባህር የ2 ሺ 200 ስደተኞች ህይወት በመቅጠፍ 50 ከመቶ ድርሻ ይዟል፡፡ ያለፈው ሰኔ ወርም የ629 ስደተኞች ህይወት ያለፈበትና ከፍተኛ የሞት ቁጥር የስተናገደበተ ወር ሆኖ ነው የተመዘገበው ፡፡(ምንጭ፡ፕረንሳ ላቲና)
[ 108 ]
[ "ህገ-ወጥ ስደት" ]
[ "ስለ ህገ ወጥ ስደትና ሰለሚያስከተለው ችግር የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ ስለ ህገ ወጥ ስደትና አስከፊነት, ስለ ስደተኞች, የሚሰደዱበት ምክነያት, ስለሚሰደዱበት ቦታ ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ህገወጥ ድርጊት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
527
የጅማ ግብርና ምርምር ማእከል የተሻሻሉ የቡና አዘገጃጀት ዘዴዎችን የያዘ መመሪያ ለተጠቃሚዎች በማስተዋወቅ ላይ መሆኑን ገለጠ፡፡ በማእከሉ የምርምር ዘርፍ ሀላፊ አቶ በሀይሉ ወልደ ሰንበት ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጡት ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ከፍተኛ ጣእም ያለው የቡና ሀብት ቢኖራትም፣ጥራቱ ተጠብቆ ስለማይዘጋጅ በገበያ ተወዳዳሪ ሳይሆን ቆይቷል፡፡ ማእከሉ በዚህ በኩል የሚታየውን ችግር ለመፍታት የቡና ጣእምና ጥራት ለመጠበቅ የሚያስችሉ የተሻሻሉ የቡና አዘገጃጀት ዘዴዎችን በጥናት ላይ በመመስረት አዘጋጅቶ ለተጠቃሚዎች እያስተዋወቀ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በተሻሻሉ የቡና አዘገጃጀት ዘዴዎች መመሪያው ውስጥ ስለቀይ ቡና ለቀማ፣እጥበት፣ክምችትና ማጓጓዝ ያሉት ሂደቶች የተካተቱ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ እንዲሁም ስለታጠበና ደረቅ ቡና አዘገጃጀት የሚያወሳ ሕትመትም ለተጠቃሚዎች እየተሰራጨ መሆኑንና ከዘርፉ ጋር ግንኙነት ላላቸው ባለሞያዎች፣ ባለሀበቶችና ገበሬዎች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን አቶ በሀይሉ ገልጠዋል፡፡ ማእከሉ ባለፈው አመት ደረጃውን የጠበቀ የቡና ጣእም ማረጋገጫ ላቦራቶሪ አቋቁሞ በሰው ሀይልና በቁሳቁስ በማደራጀት አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ገልጠዋል፡፡ ማእከሉ እስካሁን በምርምር መርጦ ለተጠቃሚዎች ካሰራጫቸው 26 የቡና ዝርያዎች ውስጥ የቡና ፍሬ በሺታ ከሚቋቋሙ የቡና ዝርያዎች 13 ጣእማቸው ጥሩ ደረጃ ላይ የሚገኝ አብራርተዋል፡፡ የቡና ዝርያዎቹ በምርምር ጣቢያ በሄክታር እስከ 25 ኩንታልና በገበሬ ማሳ ላይ ደግሞ እስከ 16 ኩንታል ምርት የሚሰጡ እንደሆኑ አቶ በሀይሉ አስረደተዋል፡፡
[]
[]
[]
[]
528
 በኦሮሚያ ከአንድ ሺ የሚበልጡ የሙያና ቴክኒክ ተማሪዎች እየሰለጠኑ ነው ። በኦሮሚያ ክልል ሰባት የግብርና ሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ማእከላት ከአንድ ሺ የሚበልጡ ሰልጣኞች ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ እንደሚገኙ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ ። የስልጠና ማእከላትን አቅም ለማጎልበት ትናንት በአዳማ ከተማ በተጀመረው አውደጥናት ላይ በቢሮው የትምህርት ማስተባበሪያ ተወካይ አቶ በፍቃዱ ጂሬኛ እንደገለጹት ሰልጣኞቹ በሆለታ ፣ ባኮ ፣ በቾ ፣ አሰላ ፣ ችሮ ፣ ኮምቦልቻና ነጆ ሙያና ቴክኒክ ማእከላት ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ይገኛሉ ። በእርሻ ቴክኖሎጂ ሜካናይዜሽን በተፈጥሮ አካባቢ ትበቃ ፣ በደን ልማትና እንክብካቤ ፣ በእንስሳትና አዝእርት ልማት ለ3 አመታት የሚሰጠው ስልጠና ግብርና መር ኢንዱስትሪን በማሳደግ በሃገር አቀፍ ደረጃ ብቁ የልማት ሰራተኞች ለማፍራት እንደሚያስችል ተወካዩ ተቁመዋል ። ቀደም ሲል በማእከላቱ 12ኛ ክፍል የጨረሱ የልማት ሰራተኞች የአስር ወራት ስልጠና ይሰጣቸው እንደነበር አስታውሰው ፤ ዘርፈ ሰፊ እንደመሆኑ መጠን የስልጠናው ጊዜ እና አይነት ትኩረት መደረጉ ሰልጣኞችን በቂ እውቀት አንዲጨብጡ እንደሚያደርግ አመልክተዋል ። በሁለት ቀናት በሚቆየው አውደ ጥናት ከማእከላቱ ፣ ከፌዴራልና ክልል ግብርና ቢሮዎች የተውጣጡ 60 ባለሙያዎች ይሳተፋሉ ።
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
529
የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሰልጣኞች ለኢንዱስትሪው አስተዋጽኦ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ, .._2012_. 0 337 253 ; 5; አዲስ አበባ ሰኔ 122004 (ዋኢማ) - በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሰልጥነው የሚወጡ ሰልጣኞች የኢንዱስትሪ ዘርፉ የሚፈልገውን የሰው ኃይል በማሟላትና ልማቱን በማፋጠን ጉልህ አስተዋጽኦ እያደረጉ መሆኑን  የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ወንድወሰን ክፍሌ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ ሰልጣኞቹ የኢንዱስትሪ ዘርፉ የሚፈልገውን የሰው ኃይል እንዲያሟሉ ለማድረግ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሰልጥነው የሚወጡ ዜጎች የሚሰጠውን የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና በብቃት መወጣት ይገባቸዋል። ሀገሪቱ በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አመቱ መጨረሻ ላይ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ተቋማት ተመርቀው የሚወጡ ሰልጣኞች የሙያ ብቃት ማረጋገጫን ከሚወስዱት ውስጥ 60 በመቶ የሚሆኑት ፈተናውን እንዲያልፉ የማድረግ እቅድ አቅዶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሰልጥነው ከሚወጡት ሰልጣኞች 36 በመቶ የሚሆኑት የኢንዱስትሪ ምዘና ብቃት ፈተናውን በመውሰድ ውጤታማ መሆናቸውን ጠቁመው፤ ይህን ቁጥር ወደ 60 በመቶ ማሳደግ እንደሚገባ አሳስበዋል። በሀገሪቱ 10ኛ ክፍልን ከሚያጠናቅቁ ተማሪዎች 80 በመቶ የሚሆኑት የሚመደቡት በቴክኒክና ሙያ የትምህርት ዘርፍ መሆኑን ገልፀው፤ ቀደም ባሉት አመታት ግን የተማሪዎቹ ቁጥር አነስተኛ እንደነበር ገልፀዋል። የቴክኒክና ሙያ ሥልጠናውን ይበልጥ ለማጠናከር ሠልጣኞች ከመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር ጎን ለጎን በተለያዩ ኢንዱስትሪዎች የሙያ ልምምድ እንዲያደርጉ እንደሚደረግ ጠቁመው፤ ይህም አቅማቸውን ይበልጥ ለማሳደግ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ገልፀዋል። በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ የሴቶች ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን የገለፁት ሚኒስትር ዴኤታው ቀደም ባሉት አመታት የሴቶች የስራ ተሳትፎ አነስተኛ በነበሩባቸው እንደ ግንበኝነት፣ የእንጨት ስራ፣ የብረታ ብረትና ሌሎች የስራ ዘርፎች ላይ ተሳትፎአቸው እየጨመረ እንዲመጣ አስችሎታል። ባለፈው አመትም የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የመምህራንን የአቅም የመመዘን ስራ ተካሄዶ እንደነበር ጠቁመው፤ በዚህም 55 በመቶ የሚሆኑት ሥራቸውን አንዲቀጥሉ መደረጉን ተናግረዋል። በግል ማሰልጠኛ ተቋማትም አንድም የብቃት መመዘኛውን ያላለፈ መምህር እንዳያሰለጥን መደረጉን ሚኒስትር ዴኤታው መግለፃቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል። ),
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
530
ለቴክኒክና የሙያ ትምህርት አሠልጣኞች ሥልጠና ሊሰጥ ነው , .._2012__. 0 290 217 ; 5; አዲስ አበባ፤ ሓምሌ 1221004 (ዋኢማ) - ለቴክኒክና የሙያ ትምህርት አሠልጣኞች የሙያ ክህሎት ሥልጠና ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሥልጠና ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥላሁን ወርቁ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት፤ በአሠልጣኞቹ በኩል የሚስተዋለውን ክፍተት ለመሙላት ለሁሉም የመንግሥት ቴክኒክና ሙያ አሠልጣኞችን በተያዘው ክረምት ሥልጠና ይሰጣል፡፡ሥልጠናውን መስጠት ያስፈለገው አብዛኞቹ የዘርፉ ሠልጣኞች የሙያ ብቃት ምዘና ባለማለፋቸው የአሠልጣኞች የሙያ ክህሎት ክፍተት በመኖሩ ነው፡፡የሙያ ክህሎት ክፍተት፣ ለሥልጠናው በተዘጋጀው መመሪያ አለመመራት፣ የትብብር ሥልጠናዎችን ለመስጠት የተቋማት ትብብር ማነስ፣ እንዲሁም በቅንጅት አለመሥራት ለአብዛኞች ሠልጣኞች የሙያ ብቃት ምዘናን አለማለፍ ምክንያት ሆኗል። አሠልጣኞቹን የሙያ ክፍተታቸውን የሚሞሉበት የክረምት ሥልጠና እንደተዘጋጀ ገልጸው ሥልጠናው በመጪው ዓመት አሠልጣኞች ብቁ የሆነ ሠልጣኝ እንዲያፈሩ ጥሩ እገዛ ያደርጋል ብለዋል። በተጨማሪም የሚሰጠው ሥልጠና በአነስተኛና ጥቃቅን ማኅበራት ለተደራጁ አካላት በቴክኒክና ሙያ ረገድ ሰፊ የሙያ ድጋፍ ለማድረግ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥርም አስረድተዋል። በቴክኒክና ሙያ ውስጥ ላሉ ኃላፊዎች፣ ግንባር ቀደም አሠልጣኞችና ደጋፊ የሥራ ሂደት ኃላፊዎች ግምገማዊ ሥልጠና እየተሰጠ መሆኑንም አቶ ጥላሁን ተናግረዋል። ባለፈው ሳምንት የከተማዋ የሙያ ብቃትና ማረጋገጫ ማዕከል በሰጠው መግለጫ ከዘንድሮው የመንግሥትና የግል የቴክኒክና የሙያ ሠልጣኝ ተመራቂዎች 29 በመቶ ያህሉ ብቻ ፈተናውን ማለፋቸውን መገለጹ ይታወሳል ሲል ኢዜአ ዘግቧል። ),
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
531
የቴክኒክና ሞያ ትምህርትና ስልጠና የመግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ , - ; - 1.3; .._2014. 0 259 241 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 72007 (ዋኢማ) - የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ የ2007 የመመዝገቢያ ነጥብ ይፋ አድርጓል፡፡ - ; ኤጀንሲው በከተማዋ በሚገኙ 27 የመንግስት ኮሌጆችና ተቋማት ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5 በ49 የሙያ ዘርፎች ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማሰልጠን መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡ - ; በኤጀንሲው መግለጫ መሰረት ከደረጃ 1 እስከ ደረጃ 5 ላሉ የትምህርት ዘርፎች የመግቢያ ነጥብ ለ10ኛ ክፍል ተማሪዎች በደረጃ አንድ ለወንዶች 1  ነጥብ 86 እና ከዚያ በታች ለሴቶች 1  ነጥብ 57 እና ከዚያ በታች ሆኗል፡፡ - ; ለደረጃ ሁለት ለወንዶች ከ2 እስከ 2 ነጥብ 14 ለሴቶች 1 ነጥብ 71 ሲሆን በደረጃ ሶስት ለወንዶች 2 ነጠብ 29 ለሴቶች 1 ነጥብ 86 እንዲሁም ለደረጃ አራት ለወንዶች 2 ነጥብ 43 ለሴቶች 2.0 ነው፡፡ - ; ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ  ለደረጃ አንድ ለወንዶችና ለሴቶች 246 እና ከዚያ በታች ለደረጃ ሁለት ለወንዶችና ለሴቶች ከ247-272 እንዲሁም ለደረጃ ሶስት ለወንዶችና ለሴቶች ከ273-287 መሆኑን አመልክቷል፡፡ - ; ለደረጃ አራት የመግቢያ ነጥብም ለወንዶችና ሴቶች ከ288-301 ሲሆን ለደረጃ አምስት ደግሞ ለወንዶችና ለሴቶች ከ302-314 መሆኑን ይፋ አድርጓል፡፡ - ; የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ነጥብ ደግሞ ለደረጃ አንድ ለወንዶችና ሴቶች 240 እና ከዚያ በታች ሲሆን ለደረጃ  ሁለት ለወንዶችና ለሴቶች ከ241-265 እንዲሁም ለደረጃ ሶስት ለወንዶችና ሴቶች 266-279 መሆኑን ኤጀንሲው በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡(ኢብኮ)),
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
532
በቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች የቆዳና ቆዳ ውጤቶች ስልጠና መሰጠት ተጀመረ, .._2012. 0 260 197 ; 5; አዲስ አበባ ጥቅምት 292005 (ዋኢማ) - በቆዳው ዘርፍ የሚታየውን የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት ለማቃለል በተያዘው የትምህርት ዘመን በስምንት የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጆች ስልጠና መሰጠት መጀመሩን የቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። በኢንስቲትዩቱ የኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ሰርጀቦ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለጹት፤ በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ላይ ያተኮረው ስልጠና የተጀመረው በኦሮሚያ ክልልና በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ውስጥ በሚገኙ ስምንት ኮሌጆች ነው። በስምንቱ ኮሌጆች ውስጥ የተጀመረው ስልጠና በመስኩ የሚታየውን የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት ከማቃለሉም በተጨማሪ የቆዳውን ዘርፍ የአመራረት ሂደት ዘመናዊ ለማድረግና ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ ትልቅ እገዛ እንደሚኖረው አቶ ብርሃኑ ተናግረዋል። በኢንስቲትዩቱ ከሚሰጠው ስልጠና በተጨማሪ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ከ60 በላይ ተማሪዎች ትምህርታቸውን በዩኒቨርሲቲው እየተከታተሉ እንደሚገኙ ዳይሬክተሩ ገልፀዋል። ከዚህ በተጨማሪ የአዲስ አበባ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከሕንዱ ሴንትራል ሌዘር ምርምር ኢንስቲቱዩት ጋር በመተባበር 30 ባለሙያዎችን በሁለተኛ ዲግሪና 5 ባለሙያዎችን ደግሞ በሦስተኛ ዲግሪ ለማሰልጠን ስምምነት ማድረጋቸውን አቶ ብርሃኑ አስረድተዋል። በስምምነትቱ መሠረት በመጀመሪያ ዙር የተመረጡ 8 ባለሙያዎች በህንድ አገር የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ሲሆን፤ ለሁለተኛ ዙር የተመረጡት የሦስተኛ ዲግሪ ተከታታዮች በቅርቡ ወደ ሕንድ አገር እንደሚሄዱ አቶ ብርሃኑ መናገራቸውን ዋልታ ዘግቧል፡፡),
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
533
 የቴክኒክና የሙያ ትምህርት ቤቱ የመምህራን እጥረት አጋጠመው ። በሰሜን ወሎ ዞን የላሊበላ የቴክኒክና የሙያ ትምህርት ቤት የመምህራን እጥረት ስላጋጠመው ዘንድሮ የ10ኛ ክፍል የሙያ ተማሪዎችን ለመቀበል እንደሚቸገር የቡግና ወረዳ ትምህርት ቤቶች ስህፈትቤት አስታወቀ ። የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ አባይ ዘውዱ ትናንት ለዋልታ እንፎርሜሽን ማእከል እንደገለጹት በዞኑ የላሊበላ የቴክኒክና የሙያ ትምህርት ቤት በተያዘው የትምህርት ዘመን 478 ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማሰልጠን ቢመረጥም በባለሙያ እጥረት ስራውን ለመጀመር አላስቻለውም ። እንደ ሃላፊው ገለጻ የማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ 13 ኮርሶችን የሚያስተምሩ 20 ያህል መምህራን ቢያስፈልጉትም እስከአሁን የተገኙት ከአምስት መምህራን አይበልጡም ። የዞኑ ትምህርትመምሪያ የትምህርት ፕሮግራሞችና ሱፐርቪዥን ቡድንመሪ አቶ ደስታ ከበደ እንዳሉት ደግሞ በዞኑ ለቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛነት የተመረጠው የወልዲያ የክህሎት ማሰልጠኛ ማእከል በማሽነሪና በሰው ሃይል ቢደራጅም የላሊበላ የሙያ ማሰልጠኛ ማእከል ግን የመምህራን እጥረት አጋጥሞታል ። ይሁንና ትምህርት ቤቱን በተሟላ ሁኔታ ስራ ማስጀመር ባይቻልም መምህራንና በኮንትራት በመቅጠርና በትርፍ ጊዜያቸው በሚያስተምሩ መምህራንን በማፈላለግ ትምህርት ለማስጀመር ትረት ይደረጋል ብለዋል ። የዞኑ መስተዳድር የማሀበራዊ ዘርፍ አባል አቶ ተስፋ ፋንታቢል ተጠይቀው መምህራን ለመቅጠር በቂ በጀት በመኖሩ መምህራንን ተፈልገው በቅርብ ጊዜ ውስጥ ቅጥር እንደሚፈጸምና ችግሩም በሂደት እንዲቃለል እንደሚደረግ አመልክተዋል ።
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
534
የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሰልጣኞች ለኢንዱስትሪው አስተዋጽኦ እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ, .._2012_. 0 337 253 ; 5; አዲስ አበባ ሰኔ 122004 (ዋኢማ) - በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሰልጥነው የሚወጡ ሰልጣኞች የኢንዱስትሪ ዘርፉ የሚፈልገውን የሰው ኃይል በማሟላትና ልማቱን በማፋጠን ጉልህ አስተዋጽኦ እያደረጉ መሆኑን  የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ወንድወሰን ክፍሌ ለዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል እንደገለፁት፤ ሰልጣኞቹ የኢንዱስትሪ ዘርፉ የሚፈልገውን የሰው ኃይል እንዲያሟሉ ለማድረግ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሰልጥነው የሚወጡ ዜጎች የሚሰጠውን የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና በብቃት መወጣት ይገባቸዋል። ሀገሪቱ በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አመቱ መጨረሻ ላይ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ተቋማት ተመርቀው የሚወጡ ሰልጣኞች የሙያ ብቃት ማረጋገጫን ከሚወስዱት ውስጥ 60 በመቶ የሚሆኑት ፈተናውን እንዲያልፉ የማድረግ እቅድ አቅዶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሰልጥነው ከሚወጡት ሰልጣኞች 36 በመቶ የሚሆኑት የኢንዱስትሪ ምዘና ብቃት ፈተናውን በመውሰድ ውጤታማ መሆናቸውን ጠቁመው፤ ይህን ቁጥር ወደ 60 በመቶ ማሳደግ እንደሚገባ አሳስበዋል። በሀገሪቱ 10ኛ ክፍልን ከሚያጠናቅቁ ተማሪዎች 80 በመቶ የሚሆኑት የሚመደቡት በቴክኒክና ሙያ የትምህርት ዘርፍ መሆኑን ገልፀው፤ ቀደም ባሉት አመታት ግን የተማሪዎቹ ቁጥር አነስተኛ እንደነበር ገልፀዋል። የቴክኒክና ሙያ ሥልጠናውን ይበልጥ ለማጠናከር ሠልጣኞች ከመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር ጎን ለጎን በተለያዩ ኢንዱስትሪዎች የሙያ ልምምድ እንዲያደርጉ እንደሚደረግ ጠቁመው፤ ይህም አቅማቸውን ይበልጥ ለማሳደግ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው ገልፀዋል። በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ የሴቶች ተሳትፎ እያደገ መምጣቱን የገለፁት ሚኒስትር ዴኤታው ቀደም ባሉት አመታት የሴቶች የስራ ተሳትፎ አነስተኛ በነበሩባቸው እንደ ግንበኝነት፣ የእንጨት ስራ፣ የብረታ ብረትና ሌሎች የስራ ዘርፎች ላይ ተሳትፎአቸው እየጨመረ እንዲመጣ አስችሎታል። ባለፈው አመትም የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የመምህራንን የአቅም የመመዘን ስራ ተካሄዶ እንደነበር ጠቁመው፤ በዚህም 55 በመቶ የሚሆኑት ሥራቸውን አንዲቀጥሉ መደረጉን ተናግረዋል። በግል ማሰልጠኛ ተቋማትም አንድም የብቃት መመዘኛውን ያላለፈ መምህር እንዳያሰለጥን መደረጉን ሚኒስትር ዴኤታው መግለፃቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል። ),
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
535
ለቴክኒክና የሙያ ትምህርት አሠልጣኞች ሥልጠና ሊሰጥ ነው , .._2012__. 0 290 217 ; 5; አዲስ አበባ፤ ሓምሌ 1221004 (ዋኢማ) - ለቴክኒክና የሙያ ትምህርት አሠልጣኞች የሙያ ክህሎት ሥልጠና ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሥልጠና ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥላሁን ወርቁ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት፤ በአሠልጣኞቹ በኩል የሚስተዋለውን ክፍተት ለመሙላት ለሁሉም የመንግሥት ቴክኒክና ሙያ አሠልጣኞችን በተያዘው ክረምት ሥልጠና ይሰጣል፡፡ሥልጠናውን መስጠት ያስፈለገው አብዛኞቹ የዘርፉ ሠልጣኞች የሙያ ብቃት ምዘና ባለማለፋቸው የአሠልጣኞች የሙያ ክህሎት ክፍተት በመኖሩ ነው፡፡የሙያ ክህሎት ክፍተት፣ ለሥልጠናው በተዘጋጀው መመሪያ አለመመራት፣ የትብብር ሥልጠናዎችን ለመስጠት የተቋማት ትብብር ማነስ፣ እንዲሁም በቅንጅት አለመሥራት ለአብዛኞች ሠልጣኞች የሙያ ብቃት ምዘናን አለማለፍ ምክንያት ሆኗል። አሠልጣኞቹን የሙያ ክፍተታቸውን የሚሞሉበት የክረምት ሥልጠና እንደተዘጋጀ ገልጸው ሥልጠናው በመጪው ዓመት አሠልጣኞች ብቁ የሆነ ሠልጣኝ እንዲያፈሩ ጥሩ እገዛ ያደርጋል ብለዋል። በተጨማሪም የሚሰጠው ሥልጠና በአነስተኛና ጥቃቅን ማኅበራት ለተደራጁ አካላት በቴክኒክና ሙያ ረገድ ሰፊ የሙያ ድጋፍ ለማድረግ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥርም አስረድተዋል። በቴክኒክና ሙያ ውስጥ ላሉ ኃላፊዎች፣ ግንባር ቀደም አሠልጣኞችና ደጋፊ የሥራ ሂደት ኃላፊዎች ግምገማዊ ሥልጠና እየተሰጠ መሆኑንም አቶ ጥላሁን ተናግረዋል። ባለፈው ሳምንት የከተማዋ የሙያ ብቃትና ማረጋገጫ ማዕከል በሰጠው መግለጫ ከዘንድሮው የመንግሥትና የግል የቴክኒክና የሙያ ሠልጣኝ ተመራቂዎች 29 በመቶ ያህሉ ብቻ ፈተናውን ማለፋቸውን መገለጹ ይታወሳል ሲል ኢዜአ ዘግቧል። ),
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
536
በኦሮሚያ የከፍተኛ ትምህርት ማዘጋጃና ቴክኒና ሙያ ትምህርት ተጀመረ ከምስራቅ ሸዋ በስተቀር በ11ዱ ዞኖች የተሳካ ነው ። በኦሮሚያ ክልል ከ10ኛ ክፍል በኋላ ለተማሪዎች የሚሰጠው የከፍተኛ ትምህርት ማዘጋጃና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ከምስራቅ ሸዋ ዞን በስተቀር በሌሎቹ በ11 ዞኖች በተሳካ ሁኔታ መጀመሩን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ ። በቢሮው የሁለተኛ ደረጃና የቴክኒክና ሙያ ቡድን መሪ አቶ አሰፋ ጂማ ዛሬ ለዋልታ እንፎርሜሽን ማእከል እንደገለጹት ከምስራቅ ሸዋ በስተቀር በ11 ዞኖች ለቀለም ትምህርትም ሆነ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ለተመዘገቡ ተማሪዎች ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ትምህርቱ እየተሰጠ ነው ። በመሆኑም በሁሉም ዞኖች የከፍተኛ ትምህርት ማዘጋጃ እንዲከታተሉ የተመደቡ 8ሺ 542 ተማሪዎች ምዝገባቸውን አጠናቀው በክልሉ በተመረጡ 47 ትምህርት ቤቶች ትምህርት ጀምረዋል ብለዋል ። በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍም ምስራቅ ሸዋን ሳይጨምር በሌሎች ዞኖች 3ሺ 986 ተማሪዎች ስልጠና መጀመራቸውንና ለዚሁ ተግባር የሚውሉ አራት የግልና 35 የመንግስት ማሰልጠኛ ተቋማት በሰው ሃይልና ቁሳቁስ በቂ ዝግጅት ማድረጋቸውን አቶ አሰፋ ጠቁመዋል ። ይሁን እንጂ በቴክኒክና ሙያ ስልጠናውን በ19 የሙያ ዘርፎች የአንድና የሁለት አመት ስልጠና ለመስጠት ቢታቀድም እስካሁን በ11 ዞኖች ከአራት ተማሪዎች በስተቀር የሁለት አመት ስልጠና ለመከታተል የተመዘገበ ባለመኖሩ የአንድ አመት ስልጠና ብቻ ለመስጠት መወሰኑን አቶ አሰፋ ገልጸዋል ። በመማሪያ ቁሳቁስ በኩል አስፈላጊው ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን የገለጹት ቡድን መሪው ፤ ለከፍተኛ ትምህርት ማዘጋጃ የሚያገለግሉ 226 ሺ 800 የመማሪያ መጽሀፎች ታትመው መሰራጨታቸውን አመልክተዋል ። አቶ አሰፋ እንዳሉት በየትምህርት አይነቱና ስልጠና መስኩ በዲግሪና ዲፕሎማ የሰለጠኑ ነባርና አዳዲስ መምህራን የተመደቡ ሲሆን ፤ አብዛኞቹ አስፈላጊውን የአጭር ጊዜ ስልጠና ወስደው ስራ መጀመራቸውንና ቀሪዎችም የአጭር ጊዜ ስልጠና እየተከታተሉ ናቸው ። ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና የሚያገለግሉ 352 ኮምፒዩተሮችና 44 ፕሪንተሮች እንዲሁም ለጸጉር ፣ ውበት ስራና ለልብስ ስፌት የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች ተገዝተው ለየተቋማቱ መሰራጨታቸውን አስታውቀዋል ። ለከፍተኛ ትምህርት ማዘጋጃ የሚያገለግሉ 560 ኮምፒዩተሮችና ሌሎች አስፈላጊ ቁሳቁሶች ግዢም በቅርቡ እንደሚከናወን አቶ አሰፋ አመልክተዋል ። ይሁን እንጂ ምንም እንኳ በሁሉም የትምህርት መስኮች አስፈላጊ ዝግጅት ቢደረግም የትምህርቱ የመጀመሪያ አመት እንደመሆኑ መጠን የቦታ መራቅና ሌሎች ጥቃቅን ችግሮች ሊከሰቱ እንደሚችሉና ቢሮው በሂደት እያቀለለ እንደሚሄድ አቶ አሰፋ አስረድተዋል ።
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
537
 በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠናው የግሉ ዘርፍ ሚና መጠናከር እንዳለበት ተጠቆመ ትምህርት ሚኒስቴርም የግሉን ዘርፍ ሚና የሚያጎለብት ሰነድ አዘጋጅቷል ። በቴክኒክና ሙያ ትምህርቱ ዘርፍ ብቃትና ጥራት ያላቸውን ባለሙያዎች ለማፍራት የግሉን ዘርፍ ሚና ማጠናከር እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር አስታወቁ ፤ ሚኒስቴሩ የግሉን ዘርፍ ሚና የሚያጎለብት ረቂቅ ሰነድ አዘጋጅቷል ። ምክትል ሚኒስትሩ ዶክተር ተክለ ሃይማኖት ሃይለስላሴ የግሉ ዘርፍ በቴክኒክና ሙያ ስልጠናውና በሰው ሃይል ልማት ረግድ ሊጫወተው በሚችለው ሚና ላይ ለመወያየት ዛሬ በግሎባል ሆቴል በተከፈተው ሀገር አቀፍ አውደ ጥናት ላይ እንዳሉት በቴክኒክና ሙያዊ ዘርፍ በቂ የሰው ሃይል ለማፍራት የግሉ ዘርፍ ጉልህ ድርሻ አለው ። በመሆኑም ትምህርት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ስልጠናውን ለማቀላጠፍና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማጎልበት የሚያስችል ረቂቅ ሰነድ ማዘጋጀቱን ዶክተር ተክለ ሃይማኖት ገልጸው ፤ ሰነዱ በዘርፉ ለሚሳተፉ ባለሃብቶች አመቺ ሁኔታን በመፍጠር ድህነትን ለመቀነስ የሚደረገውን ትግል እንደሚያጠናክር አስረድተዋል ። ቀደም ሲል የነበረው ስራተትምህርት ለቴክኒክና ሙያ ትምህርት ዝቅተኛ ግምት የሰጠና ሀብረተሰቡም በቴክኒክና ሙያ ትምህርት የተዛባ አመለካከት እንዲኖረው ያደረገ ነበር ያሉት ምክትል ሚኒስትሩ በአሁኑ ጊዜ ግን መንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርት እንዲስፋፋና አገሪቱ ሁለገብ እድገት እንዲኖራት ተገቢ እርምጃዎችን እየወሰደ እንደሚገኝ አስረድተዋል ። በተለይም ባለፉት ጥቂት አመታት ስራተትምህርቱን የማሻሻል ፣ የመምህራን ብቃት የማሳደግ ፣ በቴክኒክና ሙያ ስልጠናው የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ የሚያጎለብት ግልጽ ረቂቅ ህግ የማውጣትና የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን የማቋቋም ስራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን አመልክተዋል ። የኢትዮ- ጀርመን የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ፕሮግራም አስተባባሪ ዶክተር ሆርስት ሶመር በበኩላቸው የሙያ ስልጠናውን በተሟላ መልኩ ለማከናወንና የታለመለትን ግብ እንዲመታ ለማድረግ የሚመለከታቸው ወገኖች ሁሉ ሊሳተፉበት እንደሚገባ ጠቁመዋል ። በመሆኑም የግሉ ዘርፍ ፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ፣ የሙያ ማሀበራትና ሌሎችም ድርጅቶች ከእቅድ አወጣጥ እስከ ውሳኔ አሰጣጥ ተግባራዊ እንቅስቃሴዎች ድረስ የመሳተፍ እድል ሊሰጣቸው እንደሚገባ ዶክተር ሶመር ተናግረዋል ። እንደ ዶክተር ሶመር ገለጻ የቴክኒክና ሙያ ስልጠናው በተ ጠቀሰው መልኩ ከተከናወነ የሰው ሃይል ፍላጎትና አቅርቦትን ለማጣጣምና ዘላቂ ልማትን ለማምጣት ያስችላል ። የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ብርሀነ መዋ በበኩላቸው አገሪቱ ድህነትን ለመቀነስ የምታደርገው እንቅስቃሴ እንዲሳካ ለቴክኒክና ሙያ ትምህርት ልዩ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ጠቁመው ፤ መንግስት የቴክኒክና ሙያን ትምህርት ለማሳደግና በዚህ ረገድ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማጎልበት የሚያደረግው እንቅስቃሴ አበረታች መሆኑን አስረድተዋል ። በተለይም አገሪቱ ሁለገብ እድገት እንድታስመዘግብ እርሻናኢንዱስትሪው መተጋገዝና ቴክኒክና የሙያ ዘርፍም በብቃት በሰለጠኑ ባለሙያዎች መደገፍ እንደሚገባቸው አቶ ብርሀነ አውስተው ይህን እውን ለማድረግም የግሉ ዘርፍ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል ። በትምህርት ሚኒስተርና በኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት ትብብር በተዘጋጀውና ለሁለት ቀናት በሚቆየው በዚሁ አውደ ጥናት ላይ ከክልል ትምህርት ቢሮዎች ፣ ከትምህርት ሚኒስቴርና መንግስታዊ ካልሆኑ ድረጅቶች የተውጣጡ 60 ተወካዮች በመሳተፍ ላይ መሆናቸውን ዋልታ እንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል ።
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
538
 በሶማሌ በ5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ግንባታ ተጀመረ ። በሶማሌ ክልል በ5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ግንባታ ማስጀመሩን የኦጋዴን በጎ አድራጎት ድርጅት አስታወቀ ። የበጎ አድራጎት ድርጅት የጅጅጋ ስህፈት ቤት ስራ አስኪያጁ አቶ ሳላድ ደባረ ትናንት እንደገለጹት በጅጅጋ ከተማ በ13ሺ 800 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ባለፈው ወር የተጀመረው የቴክኒክ ትምህርት ቤት የክልሉን ወጣቶች በሙያ የሚያሰለጥን ነው ። በፈረንጆች 20002 መጨረሻ ላይ ለህንጻዎቹ የማሽነር ተከላ ፣ የቁሳቁስ የማሟላትና የሰራተኞች ቅጥር እንደሚያካሂድና ስራው ሲጀመር ከ100 በላይ ወጣቶችን ተቀብሎ በህንጻ ፣ በእንጨት ፣ በብረታ ብረት ፣ በመካኒካል ፣ በልብስ ስፌትና ትልፍ ስራዎች በዲፕሎማና በምስክር ወረቀት እንደሚያስመርቅ ገልጸዋል ። የክልሉ ትምህርት ቢሮ ተወካይ አቶ አህመድ ሀሰን በበኩላቸው ድርጅቱ ህንጻውን ሲያጠናቅቅ እራሱ በሚቀጥራቸው ባለሙያዎች ከሀገሪቱ የትምህርት መርሀ- ግብር ጋር በማጣጣም ትምህርት እንደሚሰጥ ማስታወቃቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል ።
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
539
በቴክኒክና ሙያ የሰለጠኑ ባለሙያዎች ኢትዮጵያ ያለባትን የሠለጠነ የሰው ኃይል እጥረት ከማቃለልና የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገትን ከማፋጠን አኳያ ከፍተኛ ድርሻ እንዳላቸው የሐረሪ ክልል ርእሰ መስተዳድር አስታወቁ ፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ አቶ ሙራድ አብዱልሃዲ ዛሬ የሐረር ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ለአምስተኛ ጊዜ በ10 ሲደመር 1 ፣ 2 እና 3 ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ባስመረቀበት ወቅት እንደገለጹት መንግሥት የነደፋቸውን የልማት መርሀ ግብሮች ለማስፈጸም በሚደረገው ጥረት የተማረ የሰው ኀይል ማፍራት ወሳኝ ነው ፡፡ የተቀረጹ ፖሊሲዎች እውን ሊሆኑ የሚችሉትም የማስፈጸም አቅም ያለው የተማረ የሰው ኀይል በየዘርፉ ሲሰማራ እንደሆነ ርእሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል ፡፡ ተመራቂዎች በማህበር በመደራጀትና በተለያዩ የሥራ መስኮች በመሠማራት ራሳቸውንና ሌሎች ሥራ አጥ ወገኖችን እንዲጠቅሙ ከፍተኛ ጥረት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል ፡፡ የክልሉ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንዱስትሪዎች ኤጄንሲ ተመራቂዎቹ በማህበር እንዲደራጁና ወደ ሥራ እንዲሠማሩ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርግላቸው አስታውቀዋል ፡፡ የክልሉ ትምህርትና አቅም ግንባታ ቢሮ ለኮሌጁ መጠናከር ከ3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ በመመደብ የቁሳቁስ እርዳታ ማድረጉን የኮሌጁ ዲን አቶ ተስፋዬ ይልማ በዚሁ ጊዜ ገልጸዋል ፡፡ የመምሀራንን ብቃት ለማሣደግ የሚረዱ ከጀርመን ሀገር የመጡ አምስት የቴክኒክ ኤክስፐርቶች በኮሌጁ መመደባቸውንም ዲኑ ተናግረዋል ፡፡ ኮሌጁ ዛሬ ያስመረቃቸው ተማሪዎች በ17 የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን የተከታተሉ ሲሆን ከነዚህም መካከል 128ቱ ሴቶች መሆናቸውን አመልክተዋል ፡፡ በምረቃው ወቅት በተማሪዎች የተሰሩ ልዩ ልዩ የእንጨትና የብረታ ብረት ውጤቶች መጎብኘታቸውን የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘግቧል ፡፡
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
540
የፌዴራል የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ ግዝፈቱን ያህል አልታወቀም- መምህራኑ የፌዴራል የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኢንስቲትዩት ካለው የሰው ኃይልና የተደራጀ ቴክኖሎጂ አኳያ በህብረተሰቡ ዘንድ በተገቢው ደረጃ እንደማይታወቅ የተቋሙ መምህራን ገለጹ። የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኢንዱስትሪው የሚፈልገውን የሰው ኃይል ለማፍራት ትልቅ ትኩረት የተሰጠውና ተስፋ የተጣለበት የትምህርት ዘርፍ ነው። 'ኢትዮ - ቻይና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ' በሚል በቻይና መንግስት ድጋፍ የተቋቋመው ይህ ተቋም 'የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኢንስቲትዩት' በሚል ስያሜ በአገሪቷ ለሚገኙ የቴክኒክና የሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት መምህራንና አሰልጣኞችን ለማፍራት በአዲስ መልክ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል። ተጠሪነቱም ለትምህርት ሚኒስቴር ሲሆን፤ በማኑፋክቸሪንግ፣ በመካኒካል፣ በኮንስትራክሽን፣ በአውቶሞቲቭ፣ በእንጨት ስራ፣ በጨርቃ ጨርቅና መሰል የኢንዱስትሪ ትምህርት ዘርፎች ከየክልሉ ተወዳድረው የሚመጡ የቴክኒክና ሙያ አሰልጣኝ መምህራንን ተቀብሎ ያሰለጥናል። ኢዜአ በስፍራው ተገኝቶ በተለይም በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ክንውኑ ላይ ቅኝት አድርጓል። የማኑፋክቸሪንግ ትምህርት ክፍል መምህራኑ አቶ ገዛኸኝ መብራቱና በኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ ቅጂና ማስተላለፍ ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ሲማሩ ኩመር "ኢንስቲትዩቱ በሰው ኃይልና በተግባር ስልጠናም አስፈላጊው ቴክኖሎጂ የተሟላለት የትምህርት ተቋም ነው" ይላሉ። የአገር ውስጥ ባለሙያዎችን በማፍራት ረገድም የተሻለ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ያብራራሉ። ሌላው መምህር አቶ ሲማሩ ኩመር የስልጠና ተቋሙ በተለይ በማኑፋክቸሪንግ ትምህርት ክፍል ሰልጣኞቹ ሲመረቁ ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን አሻሽለው ወይም ቀድተው በመስራት ለአገልግሎት እንዲያውሉ ነው። የተቋሙ አስተማሪዎችም ከሚሰጡት ትምህርት 25 በመቶው የተግባር እንደሆነና የዕድገትም አንዱ መለኪያ በመደረጉ አዳዲስ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን የመቅዳትና አሻሽሎ የማምረት ስራዎች እንዲሰሩ ይደረጋል። በአሁኑ ወቅት የቴክኖሎጂ ምርቶች እሴት ሰንሰለቱን ጠብቀው የሚመረቱና ለተለያዩ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ በተለይም ለግብርናው ዘርፍ ችግር ፈች መሆናቸው ተጠንቶ መሆኑንም አቶ ሲማሩ አብራርተዋል። በተመራቂዎች የሚመረቱት ማሽኖች ውጤታማነታቸው ተረጋግጦ በተግባር እንዲውሉ "ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች እንዲባዙ ይተላለፋሉ ነው" ያሉት አቶ ሲማሩ። ተቋሙ ከአንድ ወር በፊት በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ያስመረቃቸው ከ60 በላይ አሰልጣኞች በቡድን ተደራጅተው ካሰሯቸው ቴክኖሎጂዎች መካከል የሩዝ መሰብሰቢያ ማሽኖች፣ የገብስ መፈተጊያ፣ የበቆሎ መፈልፈያ፣ የቡና መቁያ፣ የቆጮ መላጊያ፣ የእርሻ ትራክተሮች ይገኙበታል። የሚመረቱት ቴክኖሎጂዎች ከችግር ፈችነታቸው በተጨማሪ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የገበያ አዋጭነታቸውም በጥናት ተለይቶ መሆኑንም ነው የገለጹት። ተቋሙን ለመጎብኘትም ከአምቦ፣ ወልቂጤ፣ መቀሌ ዩኒቨርሲቲዎችና ከተወሰኑ ኢንዱስትሪዎች የምህንድስና ተማሪዎች ወደ የስልጠና ተቋሙ እንደሚመጡ ተገልጿል። ይሁንና ኢንስቲትዩቱ ከዩኒቨርሲቲዎች በላይ ካለው የተደራጀ የቴክኖሎጂና ማሽነሪዎች አኳያ በህብረተሰቡ ዘንድ እንደማይታወቅ ይናገራሉ። ስለሆነም ይህ ትልቅ ራዕይ አንግቦ የሚንቀሳቀስ ተቋም ጋር ተቀራርቦ በመስራት "ልምድ በመጋራት ለበለጠ ውጤት መዘጋጀት ይገባቸዋል" ብለዋል። ኢኒስቲትዩቱ በአገሪቷ በፌዴራል የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ብቸኛው ተቋም ሲሆን፤ ከተቋቋመ ከ2004 ዓ.ም ጀምሮ ከአንድ ሺ አምስት መቶ በላይ ሰልጣኞችን በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ አስመርቋል። በ24 የስልጠና መርሃ ግብሮችና በአራት ዘርፎች 7 ሺ 804 ሰልጣኞችን በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ በቀን፣ በማታና በርቀት መርሃ ግብር በማሰልጠን ላይም ይገኛል።
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
541
የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን መቅዳትና ማሸጋገር ላይ ማተኮር እንዳለባቸው ተገለጸ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን መቅዳትና ማሸጋገር ላይ ማተኮር እንዳለባቸው ተገለጸ። ከየካቲት 26-30 ቀን 2010 ዓ.ም የሚቆየው 8ኛው የአዲስ አበባ ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት በኤግዚብሽን ማዕከል ዛሬ ተከፍቷል። የቴክኒክና ሙያ ተቋማት የበለጸጉ አገሮች ተጠቅመውባቸው ውጤታማ የሆኑባቸውና በነፃ ለታዳጊ አገሮች የለቀቋቸውን አዋጪና ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎች መቶ በመቶ ቀድቶ የመጠቀም ስልት እየተከተሉ መሆኑ ተገልጿል። ቴክኒክና ሙያ ኮሌጆቹ ከ1 ሺህ አንድ መቶ በላይ አዳዲስ አዋጭና ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን በመቅዳትና ማሽነሪዎቹ በማምረት በኤግዚብሽን ማዕከል ለእይታ አቅርበዋል። የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ስጦታው በመክፈቻው ላይ ባደረጉት ንግግር ''የቴክኒክና ሙያ ስልጠና የሕብረተሰቡን ፍላጎቶች መሰረት ያደረጉ ችግር ፈቺ የፈጠራ ውጤቶችን ማፍለቅ አለባቸው" ብለዋል። በአዲስ አበባ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና በተጨባጭ የደረሰበትን ደረጃ በዓውደ ርዕይ መልክ ሕብረተሰቡ እንዲመለከተው መደረጉ፤ ዘርፉን ማጠናከር የሚችል ሰፊ ንቅናቄ እንደሚፈጥር ገልጸዋል። ተቋማት አዋጪና ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን የመቅዳትና የማሸጋገር ሂደትን ማፋጠን እንዳለባቸውም የገለጹት አቶ አባተ መንግስት ለተቋማት መጠናከር ልዩ ትኩረት መስጠቱንም ገልጸዋል። የከተማ መስተዳድሩ ሁለት አዳዲስ ኮሌጆችን እየገነባ መሆኑንና በ11 ማኑፋክቸሪንግ ወርክሾፖች ላይ የማስፋፊያ ግንባታ ማካሄዱንም አስታውቀዋል። በያዝነው ዓመትም በአምስት ኮሌጆችና በ21 ማኑፋክቸሪንግ ወርክ ሾፖች እንዲሁም በሰባት የቴክኖሎጂና ሃሳብ ማበልፀግያ ማዕከላት ውስጥ የማስፋፊያና የማሽን ተከላ ስራዎች በመካሄድ ላይ መሆኑንም አቶ አባተ ጠቅሰዋል። የአዲስ አበባ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘርኡ ስሙር በበኩላቸው የበለጸጉ አገሮች ተጠቅመውባቸው ውጤታማ የሆኑባቸውን አዋጪና ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎች መቶ በመቶ ቀድቶ የመጠቀም ስልት እየተከተልን ነው ብለዋል። በዓውደ ርእዩ ላይ ከ1 ሺህ በላይ የቴክኖሎጂ ቅጂ ማሽነሪዎች ለእይታ መቅረባቸውንም ገልጸዋል። ብረታ ብረት፣ የቤት ዕቃዎች፣ የጨርቃጨርቅ፣ የቆዳ፣ የተሽከርካሪዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ፣ የከተማ ግብርና እና ሌሎች መሰል የስራ ውጤቶች በአውደ ርዕዩ ላይ ከቀረቡ ቴክኖሎጂዎች መካከል ተጠቃሽ ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ ያረጁና አገልግሎት የማይሰጡ ዘጠኝ የአንበሳ አውቶብሶችን ለካፌና ምግብ ቤት፣ ለኢንቴርኔት ካፌ፣ ለሞባይል ጥገና፣ ለአርት ጋለሪ፣ ለውበት ሳሎን፣ ለሸማቾች ሱቅና ሌሎች አገልግሎቶች በመዋላቸው ለእይታ ቀርበዋል። ቴክኖሎጂዎችን በመቅዳት፣ በማላመድና በማሻሻል የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በምርት ጥራትና ምርታማነታቸው ተወዳዳሪ እንዲሆኑና ሀብት እንዲያፈሩ እየተሰራ መሆኑን አቶ ዘርኡ ተናግረዋል። በአውደ ርዕዩ ላይ ምርቶቻቸውን ይዘው ከቀረቡት መካከል አቶ ታከለ መላኩ የበቆሎ መፈልፈያ ማሽን ሰርቶ ለእይታ ማቅረቡን ተናግሯል። ማሽኑ ጥራቱንና ደረጃውን ጠብቆ መመረቱ በሙከራ መረጋገጡን ገልፆ ማሽኑ ከውጭ ቢገዛ ከ35 ሺህ ብር በላይ ወጪ እንደሚጠይቅና ማሽኑን በ3 ሺህ 500 ብር በአገር ወስጥ ማምረቱን ገልጿል። በመሆኑም ማሽኑ በስፋት ተመርቶ ለአርሶ አደሮች ተደራሽ ለማድረግ ስራ መጀመሩን አቶ ታከለ ገልጸዋል።
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
542
የአክሱም ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም ከመንግስት በተመደበ ከ6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያካሂደው የማስፋፋት ስራ በሚቀጥለው ወር እንደሚጠናቀቅ ርዕሰ መምህሩ አስታወቁ፡፡ ርዕሰ መምህሩ አቶ ተስፋዬ ፀሐይ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ተቋሙ ስልጠናውን በብቃት መስጠት እንዲያስችለው ባለፈው ዓመት የተጀመረው 20 የመማሪያና የተግባር ትምህርት መስጫ ክፍሎች ያላቸው ሕንፃዎች ግንባታ በአሁኑ ወቅት ከ90 በመቶ በላይ ተተከናውኗል፡፡ የሕንፃዎቹ ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ በመጪው ህዳር ወር ላይ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ አቶ ተስፋዬ አስታውቀዋል፡፡ ርዕሰ መምህሩ እንዳሉት በ1989 የተቋቋመው ይኽው ተቋም በአሁኑ ወቅት ከአንድ ሺህ የሚበልጡ ተማሪዎችን በ10 ሲደመር አንድና ሁለት ተቀብሎ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች በማሰልጠን ላይ ይገኛል፡፡
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
543
የጋምቤላ ግብርናና ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ በአዲሱ የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን የመቀበል አቅሙን በአምስት እጥፍ ለማሳደግ መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ የኮሌጁ ዲን አቶ ተሾመ ይትባረክ ዛሬ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ኮሌጁ በአዲሱ የትምህርት ዘመን 1 ሺህ 500 ተማሪዎችን በቀንና በማታው መርሃ ግብር ተቀብሎ ለማሰልጠን የተዘጋጀ ሲሆን ይህም ቀደም ሲል ይቀበል ከነበረው በ1 ሺህ 200 ብልጫ አለው፡፡ የኮሌጁ የመበል አቅም ሊያድግ የቻለው የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር በ44 ሚሊዮን ብር ባለፈው አመት አስገንብቶ ያጠናቀቃቸው ተጨማሪ ህንጻዎች በውስጥ ቁሳቁስ በመደራጀታቸውና የኮሌጁ የሰው ሃይልም በመጠናከሩ ነው ብለዋል፡፡ ኮሌጁ ተማሪዎችን ተቀብሎ የሚያሰለጥነው በእንስሳት፣ በእጽዋትና በተፈጥሮ ሳይንስ የትምህርት ዘርፎች በዲኘሎማ መርሃ ግብር እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ኮሌጁ ሙሉ በሙሉ በውስጥ ቁሳቁስና በሰው ሃይል ከተደራጀ ከ3 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ የማስተናገድ አቅም እንዳለውም ዲኑ ገልጸዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት ኮሌጁ 26 መምህራን ያሉት ሲሆን 15 ተጨማሪ መምህራንንም ለመቅጠር በሂደት ላይ እንደሚገኝ ዲኑ ጨምረው አስታውቀዋል፡፡
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
544
የአሶሳ ሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋም በዚህ አመት በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የዲፕሎማ ፕረግራም የሚጀምር መሆኑን ተቋሙ ምክትል ሃለፊ አስታወቁ፡፡ የተቋሙ ምክትል ሃላፊ አቶ ሽፈራው ጋሻው በሰባት የሙያ ዘርፎች በመደበኛና በማታ ክፍለ ጊዘ ለአንድና ለሁለት አመት ያሰለጠናቸውን 182 ተማሪዎች ዛሬ ባስመረቀበት ወቅት እንደገለጡት የዲፕሎማ ፕሮግራሙ የሚጀመረው በአስር ሲደመር ሶስት በአካውንቲንግ፣በጽሕፈት ስራና በኤሊክትሪሲቲ ነው፡፡ ትምሀርቱን ለመጀመር የመማሪያ ክፍሎችና የማስተማሪያ ቁሳቁስ እንዲሁም የመምህራን ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል፡፡ ተቋሙ ካለፈው አመት አንስቶ በውሃ ምህንድስና በሶስት የትምህርት ዘርፎች የዲፕሎማ ፕሮግራም መጀመሩን አመልክተው፣እስካሁን 1 ሺህ 30 ተማሪዎችን በተለያየ ሙያ ዘዘርፍ አሰልጥኖ ማስመረቁን ገልጠዋል፡፡በእለቱ ከተመረቁት መካከል 99 ሴቶች መሆናቸውንም ጠቁመዋል፡፡ ለተመራቂዎቹ የምስክር ወረቀትና በትምሀርታቸው ብልጫ ላመጡት ሽልማት የሰጡት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ተወካይ አቶ ዳኜ ፋንታሁን ተቋሙ በክልሉ ያለውን የመካከለኛ ደረደጃ ባለሞያ እጥረት በመፍታት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
545
የኮምቦልቻ ግብርና ቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ አዲሱን ሚሊኒየም በዓል ምከንያት በማድረግ ያዘጋጃቸውን የተለያዩ አገር በቀል የዛፍ ችግኞች በሚሊኒየሙ ፓርኮች እንዲተከሉ ማሰራጨቱን አስታወቀ። የኮሌጁ ዲን ዶክተር መኮንን ይርጋ ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ኮሌጁ በሚሊኒየሙ በፓርኩ እንዲተከሉ ለህብረተሰቡ፣ መንግሥታዊና መንግሥታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች ሰሞኑን ካሰራጫቸው የተለያዩ አገር በቀል የዛፍ ችግኞች መካከል ወይራ፣ ኮሶ፣ ዋንዛና ዝግባ ይገኙባቸዋል። ከአገር በቀል የዛፍ ችግኞቹ በተጨማሪም ለምግብነትና ለመድሐኒትነት ሊውሉ የሚችሉ የተለያዩ ዕጸዋትን በምርምር አውጥቶ ማሰራጨቱን አስረድተዋል።
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
546
በባቱና በሻሸመኔ ከተሞች የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች የሚሰጡትን ትምሀርት ወደ ዲፕሎማ ደረጃ ለማሳደግ በ5 ሚሊዮን ብር የተጨማሪ ክፍሎች ግንባታና መሣሪያዎችን የማሟላት ተግባር እያከናወኑ መሆኑን የኮሌጆቹ ዲኖቹ አስታወቁ፡፡ ዲኖቹ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ኮሌጆቹ የኦሮሚያ ክልል መስተዳድር ባደረገው ጥረት ግንባታና የመሣሪያዎች ማሟላት ስራ በማከሄድ ላይ ያሉት ለአንድና ለሁለት አመት የሚሰጡትን የስልጠና ደረጃ ማሳደግ እንዲያስችላቸው ነው፡፡ በዚህም መሰረት በሻሸመኔ ከተማ ለሚገኘው ኮሌጅ የጀርመን መንግሥት በሰጠው ገንዘብ 16 የመማሪያ ክፍሎች ግንባታና የማስተማሪያ ቁሳቁስ እየተሟሉ መሆኑን ዲኑ አቶ በቀለ ገቢሳ ተናግረዋል፡፡ ኮሌጁ በመጪው ዓመት 200 ተማሪዎችን በአካውንቲንግና በኤሌክትሪክሲቲ የትምህርት ዘርፎች ለሦስት ዓመታት ማሰልጠን እንደሚጀምር ተናግረዋል፡፡ የባቱ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ግንባታውን በማጠናቀቅ በአውቶ ሜካኒክስና በእንጨት ሥራ በዲፕሎማ ደረጃ ሥልጠና የሚጀምር መሆኑንም ዲኑ አቶ መብራቱ ቦጋለ ገልጸዋል፡፡ ከከተሞቹ ነዋሪዎች አንዳንዶቹ በሰጡት አስተያየት በአካባቢያቸው በዲፕሎማ ደረጃ ትምህርት የሚሰጡ ተቋማት እስካሁን ባለመኖራቸው ልጆቻቸውን ይገጥማቸው የነበረውን ችግር ለማቃለል የሚደረገው ጥረት እንዳረካቸው ተናግረዋል፡፡
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
547
የጋምቤላ አፔኖ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም በያዝነው የትምህርት ዘመን ደረጃውን ወደ ኮሌጅ አሳድጎ ተማሪዎችን በዲፕሎማ ደረጃ ለማሰልጠን መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ተቋሙ ዛሬ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች 593 ተማሪዎችን በሰርተፊኬት ባስመረቀበት ወቅት ዳይሬክተሩ አቶ ግርማ ቢርቦ እንደገለጹት ወደ ኮሌጅ ያደገው ይኸው ተቋም ለማሰልጠን የሚቀበላቸውን ተማሪዎች ቁጥርም በእጥፍ ያሳድጋል፡፡ ካሁን በፊት በቀንና በማታ 600 ተማሪዎችን ይቀበል የነበረው ተቋም አዲስ ለሚከፍተው የዲፕሎማ ፕሮግራም ዘጠኝ የዲግሪና ሁለት የዲፕሎማ ምሩቃን መምህራንን መቅጠሩንና የውስጥ ቁሳቁስ ለማሟላትም ከጂቲዜድ 1 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማግኘቱን ተናግረዋል፡፡ በሂሳብ አያያዝ፣ በዕቃ ግዢ አስተዳደር፣ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና በጄኔራል ሜካኒክ ስልጠና የሚሰጠው ተቋሙ በእንጨት ሥራ፣ በአውቶ ሜካኒክና በሕንፃ ግንባታ ተጨማሪ የትምህርት ዘርፎችን እንደሚከፍትም አመልክተዋል፡፡ ተቋሙ በ10 ሲደመር 1 እና በ10 ሲደመር 2 ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል 259ኙ ሴቶች ናቸው፡፡ ለተመራቂዎቹ ሰርተፊኬትና በትምህርታቸው ብልጫ ላገኙ ሽልማት የሰጡት የጋምቤላ አቅም ግንባታ ማስተባበሪያ ቢሮ ኀላፊ ኢንጂነር ኡቦንግ ኡማን እንደተናገሩት የክልሉን የአምስት ዓመት የመልካም አስተዳደርና የልማት ዕቅዶች ውጤታማ ለማድረግ በተቋሙ የተጀመረው የሰው ኀይል ልማት ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል፡፡
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
548
የአክሱም ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ማእከል ከ6 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የሚያስገነባው ዘመናዊ ሕንጻ እየተፋጠነ መሆኑን የማእከሉ ርእሰ መምህር ገለጹ፡፡ ርእሰ መምህሩ አቶ ተስፋዬ ጸሃዬ ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት በክልሉ መንግስት በተመደበው በዚህ በጀት የሚገነባው ዘመናዊ ህንጻ 90 በመቶ ተጠናቋል፡፡ ባለፈው አመት የተጀመረው ህንጻው 11 ሰርቶ ማሳያዎች፣ 8 የመማሪያ ክፍሎችና አንድ የመበየጃ ክፍል እንዳሉት ርእሰ መምህሩ አስረድተዋል፡፡ ማእከሉ ከ1989 ጀምሮ የመማር ማስተማሩን ስራ የሚያከናወነው በቆርቆሮ ክፍል ውስጥ በመሆኑ በመማር ማስተማሩ ስራ ላይ ተጽእኖ ማሳደሩን አቶ ተስፋዬ ገልጸዋል፡፡ ማእከሉ በ10 ዙር 2 ሺህ 300 የሚሆኑ ባለሙያዎችን ማፍራቱን አመልክተዋል፡፡ ማእከሉ በቅርቡ በ10 ሲደመር 1 እና በ10 ሲደመር 2 ያሰለጠናቸውን ከ400 በላይ ተማሪያች ማስመረቁን የገለጹት ርእሰ መምህሩ በዘንድሮው የትምህርት ዘመንም በ23 የሙያ ዘርፎች ከ1 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር መዘጋጀቱን አስረድተዋል፡፡
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
549
በህብረተሰቡና መንግስት ትብብር የተገነባው የሰላድንጋይ ቴክኒክና ሙያ ማስልጠኛ ኮሌጅ ተመረቀ በሰሜን ሸዋ ዞን ሞጃና ወደራ ወረዳ ውስጥ በህብረተሰቡና መንግስት ትብብር የተገነባው የሰላድንጋይ ቴክኒክና ሙያ ማስልጠኛ ኮሌጅ ተመረቀ። ተቋሙን ለመገንባት 18 ሚሊዮን 300 ሺህ ብር ወጪ ተደርጓል። የአማራ ክልል ቴክኒክና ሙያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሀብታሙ ክብረት በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር ኢኮኖሚ ለመሸጋገር የሚደረገውን ጥረት ውጤታማ ለማድረግ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋም ወሳኝ ሚና አለው፡፡ ይህንኑ መሰረት በማድረግም የሙያ ማሰልጠኛ ተቋማትን በማስፋፋት ኢንዱስትሪውን የሚደግፉና ተወዳዳሪ ባለሙያዎችን ለማፍራት ጥረቱ እንደሚቀጥል ገልፀዋል። እስካሁን በተደረገ ጥረት ለአነስተኛና መካከለኛ ፋብሪካዎች የሚሆኑ ባለሙያዎችን በማፍራት ያለባቸውን የባለሙያ እጥረት መፍታት መቻሉን ገልጸዋል። በእነዚህ ኮሌጆች ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ ተማሪዎች በተጨማሪ አርሶ አደሩ፣ የመንግስት ሰራተኛውና ሌላውም ህብረተሰብ አጋጣሚውን በመጠቀም በትርፍ ጊዜያቸው ስልጠናዎችን በመውሰድ ተጨማሪ ስራ ፈጣሪ መሆን እንደሚችሉም አስረድተዋል።፡ የክልሉ ቴክኒክና ሙያ ኢንተርፕራይዝም ለአዲሱ ኮሌጁ አስፈላጊ ማሽኖችንና ግብዓቶችን ለማሟላት መዘጋጀቱን አረጋግጠዋል፡፡ የሞጃና ወደራ ወረዳ አስተዳደሪ አቶ ንጉሴ ብርሃኑ ኮሌጁ እንዲከፈት ህብረተሰቡ ጥያቄ ሲያቀርብ መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡ መንግስት በሰጠው በጎ ምላሽም ግንባታው በ2008 ዓ.ም መጀመሩን ገልፀው የግንባታውን ወጪ ህብረተሰቡና መንግስት በጋራ መሸፈናቸውን ተናግረዋል። በ11 ሄክታር መሬት ላይ በ18 ሚሊዮን 300 ሺህ ብር ወጭ የተገነባው ይኸው ኮሌጅ በውስጡ የመማሪያ ክፍል ፣ የማሰልጠኛ ወርክሾፖችና የአስተዳደር ህንፃዎችን ያካተተ ነው። ኮሌጁ አሁን ላይ 280 ሰልጣኞችን ተቀብሎ እያስተማረ ሲሆን በቀጣይ ዓመት ከ500 በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል በዝግጅት ላይ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በሞጃና ወደራ ወረዳ የብርቃ ቀበሌ ነዋሪ አርሶ አደር ግርማ ሀይለማሪያም ከዚህ በፊት ሁለት ልጆቻቸውን ደብረብርሃን ሲያስተምሯቸው ከወጭው በላይ ለእንግልት መዳረጋቸውን ጠቆመዋል። በተጨማሪም አርሶአደሩን ጨምሮ የአካባቢው ነዋሪዎች ”ሴት ልጆቻቸው ለተለያዩ ጥቃት ይጋለጣሉ” በሚል ሩቅ ስፍራ ልከው እንደማያስተምሩ ተናግረዋል፡፡ አሁን ኮሌጁ በአቅራቢያቸው በመከፈቱ ያለቻቸውን አንድ ሴት ልጅ እያስተማሩ በትርፍ ጊዜዋም በስራ እንደምታገዛቸው አርሶ አደር ግርማ ገልጸዋል፡፡ ተማሪ ሀይለስላሴ አይፎክሩ በበኩሉ የሚረዳዉ ቤተሰብ ባለመኖሩ በ2006 የ10ኛ ክፍል አጠናቆ በቀን ስራ ሲተዳደር እንደነበር ገልፆ አሁን በኮሌጁ አይሲቲ እየተማረ በትርፍ ጊዜው በመስራት ራሱን እየደጎመ እንደሚገኝ ተናግሯል፡፡ ትናንት በተካሄደው የምርቃ ስነስርዓት ላይ የክልል፣ የዞንና የአጎራባች ወረዳ አመራሮች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ ባለሀብቶችና በወረዳው ከ15ቱም ቀበሌ የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል፡፡
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
550
በኦሮሚያ የሚገኙ የግል ቴክኒክና ሙያ ተቋማት የጥራትና ብቃት ችግሮች ይታዩባቸዋል-ቢሮው 25 Share አዳማ የካቲት 1/2011በኦሮሚያ የሚገኙ የግል ቴክኒክና ሙያ ተቋማት የጥራትና ብቃት ችግሮች እንደሚታዩባቸው የክልሉ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ቢሮ ገለጸ። ቢሮው በክልሉ በዘርፉ የተሰማሩ የ107 የግል ኮሌጆችን የውጤት ተኮር አሰራርን በአዳማ እየገመገመ ነው። የቢሮው ኃላፊ አቶ ኤባ ገርባ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደገለጹት ተቋማቱ ችግሮቹ የሚታዩባቸው ውጤት ተኮር የሙያ ስልጠና አሰራርን ባለመተግበራቸው ነው። ተቋማቱ አገሪቱ የደረሰችበትን የልማትና የእድገት ደረጃ የሚመጥን ብቃት ያለው የሰው ኃይል ለማፍራት እንዳልቻሉም አስረድተዋል። በዚህም የሙያ፣የዕውቀትና የክህሎት ችግሮች ያሉባቸውን መምህራንን በአነስተኛ ክፍያ በብዛት በመቅጠርና ሥራቸውን እንደሚያከናወኑ ገልጸዋል። በተቋማቱ የሚሰጡ ስልጠናዎች የገበያ አዋጭነትና ተፈላጊነታቸው ዝቅተኛ እንደሆነም አቶ ኤባ ተናግረዋል። ቢሮው መታረም ያልቻሉትን ተቋማት ከእውቅና መሰረዝና እስከ ፈቃድ መንጠቅ የሚደርስ እርምጃ እንደሚወሰድባቸው አስጠንቅቀዋል። የካኔኑስ ኮሌጅ ዲን አቶ አድማሱ ድሪባ የትምህርት ጥራት የዜጎች ጉዳይ በመሆኑ የግል ኮሌጆች ትምህርትን እንደ ንግድሥራ ማየት እንደሌለባቸው ተናግረዋል። “ተማሪ ወደ ግል ኮሌጅ ሲመጣ የትምህርት ማስረጃ እንደመግዛት አድርጎ የማየት ዝንባሌና አመለካከት አለው” ያሉት አቶ አድማሱ፣ ችግሩ ለትምህርት ጥራት ጉድለት መንስዔ ሆኗል ብለዋል። የመማሪያ ቁሳቁስ ሳይሟላ ኮሌጅ ማቋቋም አግባብነት እንደሌለው የሚናገሩት ዲኑ፤ በአግባቡ የመማሪያ ቁሳቁስ ሳያደራጁ ኮሌጅ ለመክፈት የሚሞክሩ ባለሃብቶች እውቅና ሊሰጣቸው አይገባም ይላሉ። የደንበል ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ባለቤት አቶ ተሾመ በቀለ በበኩላቸው ኮሌጃቸው የተሻለ እውቀትና ሥነ ምግባር ያላቸውን ባለሙያዎች ለማፍራትና የቴክኖሎጂ ሽግግሩን ውጤታማ ለማድረግ በመሥራት ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል። በኮሌጁ 70 በመቶ የተግባርና 30 በመቶ የንድፈ ሃሳብ ትምህርት እየተሰጠ መሆኑ የጠቆሙት ባለሀብቱ፣ በኮንስትራክሽንና በሰርቬይንግ ሙያዎች ስልጠና የሚታየውን የላቦራቶሪዎችና ወርክሾፖች ችግር ለማቃለል ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል።
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
551
ከኤጀንሲው ኃላፊነት ጋር የማይገናኙ የመረጃ ጥያቄዎችን እና ጥቆማዎችን ለሚያቀርቡ የተሰጠ ማሳሰቢያ ======= -========= ======== ======= -========= ======== የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠናዎችን፣ የብቃት ምዘና ሂደቶችን፣ መርሃ ግብሮችን፣ የምዘና ውጤቶችን የሚመለከቱ የመረጃ ጥያቄዎችና ጥቆማዎች መቅረብ ያለባቸው ከክልል እስከ ፌዴራል ላሉ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኤጀንሲዎች እና የብቃት ምዘና ለሚሰጡ አካላት እንጂ ለከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ መቅረብ የለበትም፤ ምክንያቱም ኤጀንሲያችን ኃላፊነቱ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ደረጀ(በዲግሪ ደረጃ) ባሉት የጥራት፣ የእውቅና አሰጣጥ፣ የአቻ ግመታ፣ የትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ ብቻ ነው፡፡ የጤና ትምህርት እና የሌሎች ሥልጠናዎችን ፈተናዎችና የብቃት ምዘናዎችን መከታተልና ውጤት ማሳወቅም የኤጀንሲው ኃላፊነት አይደለም፡፡ የኤጀንሲያችን ድርሻ በዲግሪ ደረጃ የሚሰጡ የጤና ትምህርት ሥልጠናዎች ከቅበላው ጀምሮ በአግባቡ መስፈርቱን አሟልተው በመማር የእውቅና ፈቃድ ካለው ተቋም መመረቃቸውን ማረጋገጥ ነው፤ ይህም ማለት ለዲግሪ የጤና ምሩቃኖች በኤጀንሲው ሳያረጋግጥ የሙያ ፈቃድ እንዳይሰጧቸው ማድረግ ነው፡፡ ከዚህ ውጪ ያሉ የመውጫ ፈተናዎችን በሚመለከት ከክልል እስከ ፌዴራል ያሉ የጤና ቢሮዎችን መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ በተመሳሳይ የቴክኒክና ሙያን መረጃዎችንም በተመለከተ፡- ለምሳሌ የብቃት ምዘናን የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ፣ እንዲሁም ውጤት የሚገለጽበትን እና በሥልጠናዎች አሰጣጥ ዙሪያ ያሉ ችግሮችን የሚያመላክቱ ጥያቄዎችን ሲያቀርቡ ተመልክተናል፡፡ ከቴክኒክና ሙያ የትምህርትና ሥልጠናዎች ጋር የተያያዙ መረጃዎችን በሚመለከት የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ አይደለም፤ የኤጀንሲያችን ኃላፊነት ከዲግሪ ደረጃ ሥልጠና ጋር በተያያዘ ብቻ ስለሆነ መረጃ መስጠት የምንችለውም በዚህ ዙሪያ ብቻ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ጋር የተያያዙ መረጃዎችን በተመለከተ የተሟላ መረጃ የሚኖራቸው በየደረጃው ያሉ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኤጀንሲዎች እና የብቃት ምዘና እየሰጡ ያሉ አካላት ብቻ ናቸው፤ ኤጀንሲያችን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሥራዎችን ስለማያከናውን እና ኃላፊነቱም ስላልሆነ የተሟላ መረጃ የማይኖረው መሆኑን እየገለጽን የሚመለከታቸው ተቋማት እና አካላት በዘርፉ የሚቀርቡላቸውን ጥያቄ እንዲመልሱላቸው ለመጠቆም እንወዳለን፡፡ ነገር ግን ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ጋር ኤጀንሲያችን አንድ ወሳኝ ጉዳይ ብቻ ለማስተላለፍ ይወዳል፤ ይህም ለዓመታት ተደጋግሞ በተገለጸው መሠረት ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋም ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተዘዋውረው ዲግሪያቸውን መማር የሚፈልጉ ባለሙያዎች በሙያው የደረጃ 4 የብቃት ምዘና ማለፋቸውን እና ተያይዘው የሚጠየቁ መስፈርቶችን ማሟላታቸውን ማረጋገጥ እንዳለባቸው ነው፡፡ የዲግሪ መግቢያ መስፈርቱን (ለምሳሌ የደረጃ 4 የብቃት ምዘና አሟልተው የዲግሪ መርሃ ግብር መመዝገባቸውን ማረጋገጥ ብቻ እንጂ የፈተናውን ሂደት እና ውጤቱን የመግለጽ ኃላፊነት የኤጀንሲው እንዳልሆነ እንድታውቁልን በአክብሮት እየጠየቅን ከቴክኒክና ሙያ ጋር የተያያዙ መረጃዎችን በሚመለከት የሠለጠናችሁበትን ተቋም እና ለተቋማቱ የእውቅና ፈቃድ የሰጣቸውን አካል እንድትጠይቁ ከይቅርታ ጋር ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
552
አዋጅ ቁጥር ፫፻፺፩/፲፱፻፺፮ ዓ.ም. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አዋጅ Home / አዋጅ ቁጥር ፫፻፺፩/፲፱፻፺፮ ዓ.ም. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አዋጅ አዋጅ ቁጥር ፫፻፺፩/፲፱፻፺፮ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሥርዓትን ለማደራጀት የወጣ አዋጅ የሀገራችን የማምረቻ፣ የንግድና አገልግሎት ሰጭ ድርጅቶች በቴክኒክና በሙያ ብቃት ያለው የሰለጠነ የው ኃይል ቀጥሮ በማሰራት ብቁ ተወዳዳሪና ዘላቂነት ያለው ድርጅታዊ አቋም እንዲኖራቸው ማስቻል አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ፤ ወጣቱ ትውልድ የሥነ‐ልቦና ዝግጅት፣ የሥራ ዲስፒሊንና ችሎታ ያለው ብቁ ተቀጣሪና ሥራ ፈጣሪ እንዲሆን የሚያግዝ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሥርዓት ማደራች በማስፈለጉ፤ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራም ብቃት ያለው የሰው ኃይል እንዲያዘጋጅ ሰልጣኞች ከመመረቃቸው በፊት በአምራችና አገልግሎት ሰጪ ድርጅት ተሰማርተው የሥራ ልምምድ የሚያደርጉበት ሥርዓት መዘርጋት እንደሚያስፈልግ በመታመኑ፤ የቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋማት ደረጃቸው የሚወሰንበትንና፣ ዕውቅና የሚያኙበትን፣ እንዲሁም የሥልጠና ማጠናቀቂያና የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት የሚሰጥበትን ወጥነት ያለው ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፤ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና የተሳካ እንዲሆን በፕሮግራም ቀረጻና በስርዓተ ትምህርቱ ዝግጅት፣ እንዲሁም በሥልጠናው ግምገማና በአመራሩም ጭምር ጉዳዩ የሚመለከታቸው መንግስታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ አካላት የሚሳተፉበትን ሥርዓት ማደራጀት አስፈላጊ በመሆኑ፤ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፶፩ ንዑስ አንቀጽ /፫/ እና አንቀጽ ፶፭ ንዑስ አንቀጽ /፩/ መሠት የሚከተለው ታውጇል፡፡ ክፍል አንድ ጠቅላላ ፩. አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አዋጅ ቁጥር ፫፻፺፩/፲፱፻፺፮” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ ፪. ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡‐ ፩. “ሥልጠና” ማለት መደበኛ ወይም መደበኛ ባልሆ የሥልጠና ፕሮግራም በመከታተል ከምሥክር ወረቀት እስከ ኮሌጅ ዲፕሎማ የሚያስገኝ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና እንዲሁም በሙያ ብቃት ፈተና የተረጋገጠ በሥራ ላይ ልምድ የሚገኝ ችሎታ ነው፤ ፪. “ማሠልጠኛ ተቋም” ማለት አግባብ ባለው ዕውቅና ሰጭ ባለሥልጣን ፈቃድ ተሰጥቶት የቴክኒክና ሙያ የተሰማራ መንግስታዊ፣ የግል ወይም መንግሥታዊ ባልሆነ ድርጀት ባለቤትነት የሚካሄድ ተቋም ሲሆን ሥልጠና የሚሰጥ ኮሌጅን ይጨምራል፤ ፫. “ሠልጣኝ” ማለት የቴክኒክና ሙያ ዕውቀትና ክህሎት ለመቅሰም ወይም ለማዳበር በማሰልጠኛ ተቋም በሚሰጥ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና መርሀ ግብር የሚሳተፍ ግለሰብ ማለት ነው፤ ፬. “መንግሥታዊ ማሰልጠኛ ተቋም” ማለት በመንግሥት ባለቤትነት በብቸኝነት የተያዘ የማሰልጠኛ ተቋም ነው፤ ፭. “የግል ማሰልጠኛ ተቋም” ማለት በግል ባለሀብት ወይም ባለሃብቶች ወይም የንግድ ሥራ ለማካሄድ የሚቋቋም የማሠልጠኛ ተቋም ሲሆን በህብረት ሥራ ማህበር የሚቋቋም የማሰልጠኛ ተቋምን ይጨምራል፤ ፮. “ውቅና” ማለት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና በመስጠት ላይ የተሰማራ ማሰልጠኛ ተቋም ሥልጠናውን ለማካሄድ የሚያስፈልጉትን መሠረታዊና ተዛማጅ መስፈርቶችን በሚፈለገው ደረጃ አሟልቶ ስለመገኘቱ አግባብ ባለው ዕውቅና ሰጭ ባለሥልጣን ተረጋግጦ የሚሰጥ የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ሰነድ ነው፤ ፯. “ዕውቅና ሰጭ ባለሥልጣን” ማለት እንደሁኔታው ሚኒስቴሩ ወይም የቅድመ ዕውቅና ፈቃድና የዕውቅና ፈቃድ አሰጣጥ በሚመለከት በክልል ሥልጣን የተሰጠው አካል ነው፡፡ ፰. “ፈቃድ” ማለት በዚህ አዋጅ መሠረት የተሰጠ የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ ወየም የደረጃ ብቃት ዕውቅና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ነው፤ ፱. “የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት” ማለት በስምንተኛ ክፍል የሚጠናቀቅ የቀለም ትምህርት እርከን ነው፤ ፲. “የአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት” ማለት በ፲ኛ ክፍል የሚጠናቀቅ የአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ የትምህርት እርከን ነው፤ ፲፩. “ድርጅት” ማለት ለሠልጣኞች የሥራ ላይ ልምምድ እንዲሰጥ አግባብ ባለው አካል የተመረጠ የማምረቻ፣ የንግድ ወይም አገልግሎት ሰጪ ተቋም ነው፡፡ ፲፪. “ተለማማጅ” ማለት የማሠልጠኛ ተቋም፣ ድርጅትና ሰልጣኙ በሚያደርጉት የሶሶትዮሽ ስምምነት መሠረት በድርጅት ውስጥ የሥራ ልምምድ ለማድረግ የተሰማሪ ግለሰብ ነው፤ ፲፫. “የሥራ ላይ ልምምድ” በማሠልጠኛ ተቋም፣ በድርጅትና በሰልጣን መካከል በሚደረግ ስምምነት መሠረት ሰልጣኙ በማሰልጠኛ ተቋም ውስጥ የተከታተለውን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና በሥራ ላይ ለመለማመድና ከሥራው ጋር ለመተዋወቅ በድርጅት ውስጥ የሚያከናውነው የሥራ ሥልጠና ነው፤ ፲፬. “መንግሥት” ማለት የፌዴራል ወይም የክልል መስተዳድር ነው፤ ፲፭. “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፵፯/፩/ መሠረት በክልልነት የታወቁት ሲሆኑ ለዚህ አዋጅ አፈጻጸም ሲባል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርንና የድሬዳዋ አስተዳደር ካውንስልን ይጨምራል፡፡ ፲፮. “ጽሕፈት ቤት” ማለት በትምህርት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ ነው፤ ፲፯. “ካውንስል” ማለት በዚህ አዋጅ የሚቋቋም የፌዴራል የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ካውንስል ነው፤ ፲፰. “ሚኒስትር” እና “ሚኒስቴር” ማለት እንደቅደም ተከተሉ የትምህርት ሚኒስትር እና የትምህርት ሚኒስቴር ነው፤ ፲፱. “መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት” ማለት በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. በወጣው የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ፬፻፩ እና ተከታዮች ድንጋጌዎች መሠት የተመዘገበ ማኅበር ነው፤ ፳. “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕገ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤ ፳፩. “የንግድ ማኅበር” ማለት በ፲፱፻፶፪ ዓ.ም. በወጣው የንግድ ሕግ መሠረት የተቋቋመ የንግድ ማህበር ነው፤ ፳፪. “የሙያ ደረጃ ምደባ” ማለት በሠራተኞች መከናወን ይገባቸዋል ተብለው የሚወሰኑ ተግባራት ናቸው፤ ፳፫. “የሙያ ሥልጠና ደረጃ” ማለት ከሙያ ደረጃ ምደባ በመነሳት የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሥልጠና ሥርዓት ትምህርትን ለመቅረጽ የሚያለግል ግብአት ሲሀን፣ ተፈላጊውን የክህሎት ዝርዝርና የሥልጠና ጊዜ ርዝማኔን ያካተተ ነው፤ ፳፬. “የሙያ ብቃት ምዘና” ማለት አንድ ሰው በአንድ በተወሰነ መስክ የቴክኒክና ሙያ ብቃት ያለው መሆን ያለመሆኑን ለማረጋገጥ በሙያ ደረጃ ምደባ ላይ ተመስርቶ የሚካሄድ ምዘና ነው፤ ፳፭. “የማሰልጠኛ ተቋም የሥራ መሪ” ማለት በአንድ ማሰልጠኛ ተቋም በዲሬክተርነት ወይም በተመሳሳይ ደረጃ ተቋሙን ለመምራት የሚመደብ ሰው ነው፤ ፫. የአዋጁ ተፈጻሚነት ወሰን ይህ አዋጅ በማሰልጠኛ ተቋማት በድርጅቶችና ይህን አዋጅ በሚያስፈጽሙ አካላት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ ክፍል ሁለት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች ንዑስ ክፍል አንድ የመሠረታዊ ሙያ ሥልጠና ፕሮግራም ፬. የሥልጠናው ፕሮግራም ዓላማ የመሠረታዊ ሙያ ሥልጠና ፕሮግራም ዓላማ ዜጎችን በጀማሪ ባለሙያነት በማሰልጠን ለሥራ ስምሪት ዝግጁ ማድረግ ነው፡፡ ፭. የሥልጠና ዓይነቶች በመሠረታዊ ሙያ ሥልጣን ፕሮግራም የሚሰጡ የሥልጠና አይነቶች እንደ አካባቢው ፍላጐት እየተጠኑ በየክልሉ ሊመረጡ ይችላሉ፡፡ ፮. የሥልጠና መግቢያ መስፈርት ፩. በመሠረታዊ ሙያ ሥልጠና ፕሮግራም የሚታቀፉ ሠልጣኞች ቢያንስ ማንበብና መጻፍ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡ ፪. የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትና ሳያጠናቅቁ አቋርጠው የሚወጡና ዕድሜያቸው የሚፈቅድላቸው ዜጎች በመሠረታዊ ሙያ ሥልጠና ፕሮግራም ተሳታፊ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ፯. የሥልጠና አፈጻጸም ስልትና ቋንቋ ፩. የመሠረታዊ ሙያ ሥልጠና ፕሮግራም መደበኛ ባልሆነ ዘዴ ሊካሄድ ይችላል፡፡ ፪. የመሠረታዊ ሙያ ሥልጠና የሚሰጥበት ቋንቋ በክልል መንግሥት ይወሰናል፡፡ ንዑስ ክፍል ሁለት የመለስተኛ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ፕሮግራሞች ፰. የሥልጠና ፕሮግራም ዓላማ የመለስተኛ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ፕሮግራም ዓላማ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትን ላጠናቀቁ ወጣቶች ሥለጠና በመስጠት በመለስተኛ ደረጃ የሰለጠ ባለሙያ ማፍራት ይሆናል፡፡ ፱. የሥልጠና ዓይነቶች በመለስተኛ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ፕሮግራም የሚሰጡ የስልጠና ዓይነቶች የሀገሪቱን የልማት ዕቅድና የአካባቢ የሰለጠ የሰው ኃይል ፍላጎትን መሠረት በማድረግ እየተጠኑ በየክልሉ ሊመረጡ ይችላሉ፡፡ ፲. የሥልጠና መግቢያ መስፈርት በመለስተኛ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ፕሮግራም የሚታቀፉ ሰልጣኞች ቢያንስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትን ያጠናቀቁ መሆን አለባቸው፡፡ ፲፩. የሥልጠና ጊዜ ለሙያው የሚፈለገውን የሙያ ክህሉት ደረጃ በመለካት የሙያው ሥልጠና የሚጠይቀው የሥልጠና ሰዓትና የጊዜ እርዝማኔ በየክልሉ ሊወሰን ይችላል፡፡ ፲፪. የሥልጠና አፈጻጸም ስልት ቋንቋ ፩. የመለስተኛ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና በተግባር በንድፈ ሃሣብ የተደገፈ ይሆናል፤ ፪. ክህሎትን በበለጠ ለማዳበር እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታና እንደየሥልጠናው መስክ ባሕርይ የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም ተግባራዊ እንዲደረግ ክልሉ ሊወስን ይችላል፤ ፫. ሥልጠናው መደበኛና መደበኛ ባልሆነ ፕሮግራም ሊካሄድ ይችላል፤ ፬. የመለስተኛ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና የሚሰጥበት ቋንቋ በክልል መንግሥት ይወሰናል፡፡ ንዑስ ክፍል ሶስት የመካከለኛ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራም ፲፫. የሥልጠናው ፕሮግራም ዓላማ የመካከለኛ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራም ዓላማ በተለያዩ የሙያ መስኮች በመካከለኛ ደረጃ የሚፈለገውን የሰለጠነ የሰው ኃይል ማፍራት ነው፡፡ ፲፬. የሥልጠና መግቢያ መስፈርት ፩. በመካከለኛ ቴክኒክና ሙያ መስክ መሠልጠን የሚችሉት የአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ያጠናቀቁና በቴክኒክና ሙያ ለመሰልጠን ዝንባሌና ፍላጐት ያላቸው መሆን አለባቸው፤ ፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው ቢኖርም በመለስተኛ የሙያ ሥልጠና ፕሮግራም ሥለጠና ተከታትለው የምስክር ወቀት ያገኙ እና በሙያው የሁለት ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸው ሆነው የአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ፕሮፋይልን ማሟላታቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ወይም ለዚህ ተግባር የተዘጋጀውን የንድፈ ሐሳብና የተግባር ፈተና ወስደው የማለፊያ ውጤት ያገኙ ሰዎች በሰለጠኑበት የሙያ መስክ ገብተው በመካከለኛ ቴክኒክና ሙያ መስክ መሰልጠን ይችላሉ፤ ፲፭. የሥልጠና ጊዜ ጽሕፈት ቤቱ ከካውንስሉ ጋር በተመመካከር በመካከለኛ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራም ለታቀፈ ለእያንዳንዱ የሥልጠና መስክ የሚያስፈልገውን የሥልጠና ሰዓት ዘመን ይወሰናል፡፡ ፲፮. የሥልጠና አፈጻጸም ስልትና ቋንቋ ፩. በማሰልጠኛ ተቋማት ውስጥ የሚካሄደው የመካከለኛ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፭% በተግባር እና ፴% በንደፈ ሃሣብ የተደገፈ መሆን አለበት፤ ፪. ማንኛውም ሠልጣን ክህሎቱን በበለጠ ለማዳበር የሥራ ላይ ልምምድ ማድረግ አለበት፤ ፫. አንድ ሰልጣኝ የተወሰነ ክህሎት ደረዳን የሚያስጨብጥ ሥልጠና ወስዶ ካጠናቀቀቀ በኋላ ቢያቋርጥ በሌላ ጊዜ ተመልሶ የቀረውን ሥለጠና መቀጠልና ማጠናቀቅ ይችላል፤ ፬. ሥልጠናው መደበኛና መደበኛ ባልሆነ ፕሮግራም ሊሰጥ ይችላል፤ ፭. ሙያቸውን ለማሻሻል መደበኛ ባልሆነ ፕሮግራም ለሚሳተፉ ሠልጣኞች የጐደላቸውን e አለባቸው፤ ፮. ቋንቋን በሙያነት ከሚያሰለጥኑት በስተቀር የመካከለኛ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና በእንግሊዝኛ ቋንቋ መሰጠት አለበት፡፡ ፲፯. የሥልጠና መስኮች ፩. በመካከለኛ ደረጃ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች መካተት የሚባቸው የሥልጠና ዘርፎች የአገሪቱንና የአካባቢውን የልማት አቅጣጫና ትልም መሠረት ያደረጉ ሆነው ይቀረጻሉ፤ ፪. ጽሕፈት ቤቱ በመካከለኛ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራም ሥር የሚደራጁ የሥልጠና መስኮችንና የሙያ ዓይነቶችን ደረጃ ይወስናል፣ ያሻሽላል፣ ይሰርዛል፤ ፫. በጽሕፈት ቤቱ የመረጡት የሥልጠና መስኮችና የሙያ አይነቶች የአካባብ ተጨባጭ ሁኔታን መሠረት በማድረግ በየክልሉ እየተመረጡ ደረጃቸውን ጠብቀው ተግባራዊ ሊደረጉ ይችላሉ፡፡ ፲፰. የጋራ ትምህርቶች ፩. በመካከለኛ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች ሥር ለሚሰጡ የሥልጠና መስኮች በሙሉ ለሥራ ፈጣሪነትና ለራስ ቅጥር የሚያዘግጁ እንዲም ለቀጣዩ ሥልጠና የሚረዱ የጋራ ትምህርቶች መሰጠት አለባቸው፤ ፪. በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ፩ የደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም በፕሮግራሙ ስር ለሚታቀፉ የሥልጠና መስኮች በሙሉ፤ ሀ/ የኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት፤ ለ/ የሂሣብ ትምህርት፤ ሐ/ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት፤ መ/ የሥነ‐ዜጋና የሥነ‐ምግባር ትምህርት፤ ሠ/ የሥራ ፈጣሪነት ትምህርት፣ መስጠት አለበት፡፡ ፫. ጽሕፈት ቤቱ የወቅቱን ሳይንስና ቴክኖሎጂ እድገት እንዲሁም የህብረተሰቡን ፍላጎት መሠረት በማድረግ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ ሥር የተዘረዘሩትን ትምህርቶች ማሻሻል ይችላል፡፡ ክፍል ሶስት ስለ ሥራ ላይ ልምምድ ፲፱. የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም አወሳሰን ጽሕፈት ቤቱ አሠሪዎችንና ጉዳዩ የሚመለታቸው ሌሎች ወገኖችን በማማከርና የሙያ ሥልጠና ደረጃን መሠረት በማድረግ ለየሙያው የሥራ ላይ ልምምድ ፕሮግራም ይወስናል፡፡ ፳. በሥራ ላይ ልምምድ የሚሳተፉ ድርጅቶችን ስለመምረጥ ጽሕፈት ቤቱ በሚያወጣው መመሪያና መስፈርት መሠረት ክልሉ ሥልጣን የሰጠው አካል የሥራ ላይ ልምምድ የሚሰጡ ድርጅቶችን ይመርጣል ይመዘግባል፡፡ ፳፩. የድርጅቶች ተግባርና ኃላፊነት ማንኛውም ለሥራ ላይ ልምምድ የተመረጠ ድርጅት ከዚህ በታች የተመለከቱት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡‐ ፩. ሰልጣኞችን ተቀብሎ ማለማመድ፤ ፪. ተለማማጁን መለማመድ በሚገባው ቦታ ላይ በማሰማራት ተገቢውን የሥራ ልምድ ማግኘቱን ማረጋገጥ፤ ፫. የተለማማጁን እውቀትና ክህሎት ማዳበር የማችል የእለት ተእለት የሥራ አፈጻጸሙን ለመከታተልና ለመገምገም ሙያዊ ብቃት ያለው ሱፐርቫይዘር መመደብ፤ ፬. ተለማማጁን ከድርጅቱ የአሠራር ሥርዓትና ደንብ ጋር ማስተዋወቅ፤ ፭. ተለማማጁን እንደ መደበኛ ሠራተኛ በመቁጠር አስፈላጊውን ግብዓት ማቅረብ፤ ፮. የተለማማጁን ሰብአዊ ክብርና መብት የመጠበቅና የማስከበር፤ ፯. የተለማማጁን የሥራ አፈጻጸም ብቃት በመገምገም ውጤቱ ለማሰልጠተኛ ተቋሙ ማስተላለፍ፤ ፰. ተለማማጆች ከማሠልጠኛ ተቋሙ ያገኙትን ክህሎት በመገምገም ስለ ማሠልጠኛ ተቅሙ የማሰልጠን ብቃት ለሚመለከተው ተቋም አስተያየት መስጠት፤ ፱. ከማሰልጠኛ ተቋማት ጋር በትብብርና በቅንጅት መስራት፡፡ ፳፪. የማሠልጠኛ ተቋማት ተግባርና ኃላፊነት የሥራ ላይ ልምምድን በተመለከተ ማንኛውም የማሠልጠኛ ተቋም ከዚህ በታች የተመለከቱት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡‐ ፩. ሠልጣኞች የሚያደርጉትን የሥራ ላይ ልምምድ የሚከታተልና የሚቆጣጠር አስተባባሪ መመደብ፤ ፪. የአሠራር መመሪያና ዝርዝር መርሀ ግብር በማውጣት ለተግባራዊነቱ ከድርጅቶች ጋር በቅንጅት መሥራት፤ ፫. የሠልጣኞችን የሥራ ላይ ልምምኁደ ግምገማ ውጤት ለሥልጠና ማጠናቀቂያ ማስረጃ አሰጣጥ በመመዘኛነት መጠቀም፤ ፬. ከአለማማጅ ድርጅቶች የሚቀርቡለትን አስተያቶች በመቀበል የሥልጠናውን ብቃት ማሻሻል ፳፫. የተለማማጅ ተግባርና ኃላፊነት ማንኛውም ተለማማጅ ከዚህ በታች የተመለከቱት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡‐ ፩. የሥራ ላይ ልምምዱን በትጋት ማከናወን፤ ፪. ለልምምድ የሰጡትን መሣሪያዎችና ቁሳቁሶች በጥንቃቄ መያዝና በቁጠባ መጠቀም፤ ፫. የሥራ ላይ ልምምድ እንዲያደርግ የተመደበበትን ድርጅት የአሠራር ሥርዓትና ደንቦችን ማወቅና አክብሮ መፈፀም፤ ፬. በሌሎች ሕጎች የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በሥራ ልምምዱ አጋጣሚ ያወቀውን የድርጅቱን የሥራ ሚስጥር ለሌላ አሳልፎ አለመስጠት፤ ፭. የራሱንም ሆነ የሌሎችን ጤንነት ወይም ሕይወት አደጋ ላይ የሚጥል ወይም የድርጅቱን ጥቅም የሚነካ ጉዳይ ሲያጋጥም ለሚመለከተው አካል ወዲያውኑ ማሳወቅ፡፡ ፳፬. የሥራ ላይ ልምምድ ውል የሥራ ላይ ልምምድ ውል በማሠልጠኛ ተቋም በድርጅትና በተለማማጅ መካከል የሚመረሰት ሆኖ፡‐ ሀ/ የተለማማጁን ሙሉ ስምና እድሜ፤ ለ/ የማሰልጠኛ ተቋሙን ስምና አድራሻ፤ ሐ/ የድርጅቱን ስምና አድራሻ፤ መ/ ተለማማጅ ልምድ እንዲያገኝበት የታቀደውን የሙያ ዓይነት፤ ሠ/ የሥራ ላይ ልምምዱ የሚጀመርበትን ቀንና የሚፈጀው ጊዜ፤ ረ/ የሥራ ላይ ልምምዱ ውል የሚቋረጥበትን ሁኔታ፣ የሚያመለከት መሆን አለበት፡፡ ክፍል አራት የማሠልጠኛ ተቋማት የሚቋቋሙበትና የሚካሄዱበት ሁኔታ ፳፭. በሥልጠና ሥራ ተሳታፊ ስለመሆን መንግሥታዊ፣ የግል እና መንግሥታዊ ባልሆነ ድርጅት ባለቤትነት የሚካሄድ ማንኛውም ማሰልጠኛ ተቋም የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና መስጠት ይችላል፡፡ ፳፮. ስለመቋቋም ፩. ተጠሪነቱ ለፌዴራል መንግሥት አካል የሆነ መንግሥታዊ ማሰልጠኛ ተቋም በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወጣ ደንብ መሠረት ይቋቋማል፤ ፪. ተጠሪነቱ ለክልል መንግሥት አካል የሆነ መንግሥታዊ ማሰልጠኛ ተቋም በሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚወጣ ደንብ መሠረት ይቋቋማል፤ ፫. የግልና መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ባለቤትነት የሚካሄዱ የማሰልጠኛ ተቋማት ስለሚቋቋሙበት ሁኔታ አግባብነት ያለው ህግ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ ፳፯. የማሰልጠኛ ተቋም አደጃጀት ፩. ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም ለተሰጠው እውቅና የተወሰነውን ደረጃ የጠበቁ የሥልጥና መስጫ አገልግሎቶችና መሣሪያዎች ማሟላት አለበት፤ ፪. ማንኛውም የመካከለኛ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋም ለተቋቋመበት ዓላማ ማስፈጸሚያ ተስማሚ በሆነ ቅጥር ግቢ መደራጀት አለበት፡፡ ፳፰. ስለ ማሠልጠኛ ተቋም አሠልጣኝ ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም ጽሕፈት ቤቱ ለሥራ መደቡ በሚያወጣው መመሪያ የተወሰነውን የብቃት መመዘኛ የማያሟላ ሰው በአሰልጣኝነት መመደብ አይችልም፡፡ ፳፱. ስለ ማሠልጠኛ ተቋም ሠራተኞች ማንኛውም ማሰልጠኛ ተቋም፡‐ ሀ/ የሥራ መሪ፤ ለ/ አሰልጣኞች፤ ሐ/ አስፈላጊ የሆኑ የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ሊኖሩት ይገባል፡፡ ፴. ባለሙያን በጋራ ስለመቅጠር ፩. በሌላ ህግ በሌላ አኳኋን የተደነገገ ቢኖርም ማንኛውም ብቃት ያለው ባለሙያ ከመደበኛ ሥራው በተጨማሪ በማሰልጠኛ ተቋማት ውስጥ በአሰልጣኝነት ተቀጥሮ መሥራት ይችላል፡፡ ፪. በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት በአሰልጣኝነት የሚቀጠር ሰው የሥራ ቀናትና ሰዓት እንዲሁም ሌሎች የሥራ ሁኔታዎች ከእያንዳንዱ ቀጣሪ ጋር በሚያደርገው ስምምነት ሊወሰኑ ይችላሉ፡፡ ክፍል አምስት ስለ ማሠልጠኛ ተቋማት ደረጃ ብቃት ማረጋገጫና ዕውቅና አሰጣጥ ፴፩. ስለ ቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ አስፈላጊነት ፩. አዲስ የማሰልጠኛ ተቋም ለማቋቋም ወይም እውቅና አግኝቶ በመካሄድ ላይ ያለን የማሰልጠ ተቋም ደረጃ ለማሳደግ ወይም ተጨማሪ የሥልጠና ፕሮግራሞችን ለመክፈት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው የማለሰልጠኛ ተቋሙ የታቀደውን ሥራ ከመጀመሩ በፊት የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ መያዝ አለበት፤ ፪. የዕውቅና ፈቃድ በተሰጠባቸው የማሰልጠኛ ተቋም ፕሮግራሞች ላይ ማንኛውም አይነት ለውጥ ለማድረግ ሲፈለግ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው ተፈጻሚ ይሆናል፤ ፴፪. ፈቃድ የመስጠት ሥልጣን ፩. በፌዴራል መንግሥት አካላት ሥር ወይም በውጭ አገር ባለሀብት ወይም በውጭ ሀገር ሕግ መሠረት በተቋቋመ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ለሚካሄድ የማሰልጠኛ ተቋም የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ እንዲሁም የደረጃ ብቃት ማረጋገጫና ዕውቅና ፈቃድ የመስጠት ሥልጣን የሚኒስቴር ይሆናል፤ ፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በክልል የመንግሥት አካላት ሥር ወይም መንግሥታዊ ባልሆኑ አገር በቀል ድርጅትና በአገር ውስጥ የግል ባለሀብቶች ባለቤትነት ለሚካሄዱ የማሰልጠኛ ተቋማት የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ እንዲሁም የደረጃ ብቃት ማረጋገጫና ዕውቅና ፈቃድ የመስጠት ሥልጣን የክልል ይሆናል፡፡ ፴፫. የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ ለማግኘት የሚቀርብ ማመልከቻ ፩. ለማሰልጠኛ ተቋም የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ እንዲሰጥለት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፬ የተወሰኑትን መረጃዎች የያዘ ማመልከቻ ለዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን ማቅረብ አለበት፤ ፪. አመልካቹ የውጭ አገር ባለ ሀብት ወይም በኢንቨስተርነት የተመዘገበ የአገር ውስጥ ባለሀብት ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ መሠረት ከሚያቀርብው ማመልከቻ ጋር አግባብ ካለው መሥሪያ ቤት የሰጠውን የኢንቨስትመንት ምስክር ወረቀት አያይዞ ማቅረብ አለበት፤ ፫. አመልካቹ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ከሆነ አግባብ ካለው መሥሪያ ቤት የተሰጠ የፀና የምዝገባ ምስክር ወረቀት ከማመልከቻው ጋር አያይዞ ማቅረብ አለበት፤ ፬. ጽሕፈት ቤቱ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፫ እና ፴፬ ከተወሰኑት በተጨማሪ ሌሎች መረጃዎችና ማስረጃዎች ከማመልከቻው ጋር እንዲቀርቡ በመመሪያ መወሰን ይችላል፤ ፴፬. የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ ለማግኘት የሚቀርብ ማመልከቻ ይዘት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፫ በንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት የሚቀርብ ማመልከቻ ሀ/ የማሰልጠኛ ተቋሙን ታክሲ ስም፣ ዋና አድራሻ፣ የሚሰማራበት የሥልጠና መስክ እና የሥልጠና ፕሮግራም፤ ለ/ የማሰልጠኛ ተቋሙ ባለቤቶች ስም እና አድራሻ፤ ሐ/ የማሰልጥኛ ተቋሙ ተጠሪ የሆነለት አካል ስም እና አድራሻ፤ መ/ የማሰልጠኛ ተቋሙ አካዳሚያዊና አስተዳደራዊ ሥራዎች የሚከናወንበት የአመራር አደረጃጀት፤ ሠ/ የአዲስ ሠልጣኞች መቀበያ መመዘኛ፤ ረ/ የማሰልጠኛ ተቋሙን የሥልጠና መስጫ ክፍሎችና መሣሪያዎች፣ የተቋሙን ቤተ መጻህፍት፣ የመገልገያ ዕቃዎች እንዲሁም ሌሎች ሥልጠናውን ለማካሄድ የሚያስፈልጉ አገልግሎቶችና መሣሪያዎች ዝርዝር እና የባለቤትነት ሁኔታ፣ ሰ/ የማሰልጠኛ ተቋሙ የሚኖረው ወይም ያለው የአሰልጣኞችና የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች ብዛትና የትምህርት ደረጃ፤ ሸ/ የማሰልጠኛ ተቋሙን የሶስት ዓመት ዕቅድ፣ መያዝ አለበት፡፡ ፴፭. የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ የሚሰጥበት ሁኔታና ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ፩. ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን፡‐ ሀ/ አመልካች ከማመልከቻው ጋር አያይዞ ባቀረበው መግለጫ ላይ የተመለከቱት የማሰልጠኛ መሣሪያዎች ያሉና ለሥልጠና ተግባር ሊውሉ የሚችሉ መሆኑን፤ ለ/ ሥርዓተ ትምህርቱ የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ ለተጠየቀበት የሥልጠና ፕሮግራም የተወሰነውን ደረጃ የጠበቀ መሆኑን፤ ሐ/ አመልካቾቹ ጽሕፈት ቤቱ ይህን አዋጅ ለማስፈጸም በሚያወጣው መመሪያ የተወሰኑትን መመዘኛዎችን ማሟላቱን፣ የሚያረጋግጥ ዘገባ ሲደርሰው በ፲፭ የሥራ ቀናት ጊዜ ውስጥ የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ ፪. አዲስ የተቋቋመ ወይም ዕውቅና አግኝቶ በመካሄድ ላይ ያለ ሆኖ ደረጃውን ለማሳደግ ወይም ከተፈቀዱለት የሥልጠ መስኮች ውጭ ሥልጠና ለመስጠት እንዲፈቀድለት ያመለከተ የማሰልጠኛ ተቅም ለአንድ ዓመት በቅደመ‐ዕውቅና ፈቃድ መሥራት አለበት፡፡ ፫. የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ የተሰጠው የማሰልጠኛ ተቋም ያልተሟሉትን ሁኔታዎች ፈቃዱ ጸንቶ በሚቆይበት ጊዘ ውስጥ አሟልቶ ለመገኘት የግዴታ ሰነድ ፈርሞ ለዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን መስጠት አለበት፡፡ የግዴታ ማረጋገጫው ዕውቅና ሰጭው ባለሥለጣን በሚወስነው ቅጽ መሠረት ይፈጸማል፤ ፬. በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ /፪/ የተወነው የቅድመ ዕውቅና ፈቃደ ጊዜ ሲያበቃ የማሠልጠኛ ተቋሙ ተገምግሞ ዕውቅና ያልተሰጠው እንደሆነ የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃዱ ይሰረዛል፡፡ ስለሆነም ዕውቅና ሰጭው ባለስልጣን የማሰልጠኛ ተቋሙ ፈቃድ መሰረዝ በመገናኛ ብዙሃን እንዲገለጽ ማድረግ አለበት፡፡ ፭. ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፫ መሠረት የቀረበለትን ማመልከቻ ያልተቀበለው ከሆነ የፈቃድ ጥያቄውን ያልተቀበለበትን ምክንያት ለአመልካቹ በሰላሳ ቀናት ጊዜ ውስጥ በጽሑፍ መግለጽ አለበት፤ ፮. በዚህ አንቀጽ መሠረት የቅድመ‐ዕውቅና ፈቅዱ የተሰረዘበት የማሰልጠኛ ተቋም ባለቤት የተቋሙ ሰልጣኞች የፈቃዱን መሰረዝ በሰባት ቀናት ጊዜ ውስጥ እንዲያውቁት ማድረግ አለበት፤ ፯. የማሠልጠኛ ተቋሙ የቅደመ‐ዕውቅና ፈቃድ መሠረዝ ሠልጣኞች ፈቃዱ እስከተዘረዘበት ቀን ድረስ የተከታተሉትን ሥልጠና ዋጋ የሚያሳጣ አይሆንም፡፡ ፴፮. የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ ይዘት በዚህ አዋጅ መሠረት የሚሰጥ የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ፣ ሀ/ የባለፈቃዱን ተቋም ስምና አድራሻ፣ ለ/ ለተቋሙ የተወሰነለትን ደረጃ፣ የስልጠና ፕሮግራም፣ የሙያ ዓይነትና የሰልጣኝ ብዛት፣ ሐ/ ፈቃድ የተሰጠበትንና ጸንቶ የሚቆይበትን ጊዜ የመጨረሻ ቀን፣ መ/ በፈቃዱ ላይ እንዲፈርም ሥልጣን የተሰጠው ሰው ስም እና ፊርማ፣ እንዲሁም ሠ/ የዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን ማህትም፣ መያዝ አለበት፡፡ ፴፯. የዕውቅና ፈቃድ ለማግኘት ስለሚቀርብ ማመልከቻ ፩. በቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ ሲሰራ የቆየ የማሰልጠኛ ተቋም ዕውቅና እነዲሰጠው ለዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን ማመልከት ይችላል፤ ፪. ዕውቅና ለማግኘት የሚቀርብው ማመልከቻ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፬ የተወሰኑትን መረጃዎች መያዝ አለበት፤ ፫. ጽሕፈት ቤቱ ከማመልከቻው ጋር ተያያዘው መቅረብ የሚባቸውን መግለጫዎችና ማስረጃዎችን የሚወስን መመሪያ ማውጣት ይችላል፡፡ ፴፰. የደረጃ ብቃት ማረጋገጫና ዕውቅና የሚሰጥበት ሁኔታ ፩. ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፯ መሠረት ማመልከቻ ሲቀርብለት የማሰልጠኛ ተቋሙ የወጣውን ስታንዳርድ የጠበቀ መሆኑን የሚያረጋግጥ ዘገባ ሲደርሰው በ፲ የሥራ ቀናት ጊዜ ውስጥ የደረጃ ብቃት ማረጋገጫና ዕውቅና ይሰጠዋል፤ ፪. ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም ዕውቅና ከማግኘቱ በፊት ጽሕፈት ቤቱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረታዊ እና ተጨማሪ ሆነው የተወሰነኑትን መመዘኛዎችን ማሟላቱ መረጋገጥ አለበት፤ ፫. ተለይተው በተመለከቱ የሥልጠና መስኮች ዕውቅና የተሰጠው የማሰልጠኛ ተቋም የሚሰጠው የሥልጠና ፕሮግራም ደረጃ በዕውቅና ፈቃዱ ላይ ተለይቶ መመልከት አለበት፤ ፬. የደረጃ ብቃት ማረጋገጫና ዕውቅና የሰጠው የማሰልጠኛ ተቋም ፈቃድ ለተጠባቸው የሥልጠና መስኮች መሟላት የሚገባቸውን ሁኔታዎች ዘወትር ተሟልተው እንዲገኙ የማድረግ ግዴታ አለበት፤ ፭. ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፴፯ መሠረት የቀረበለትን ማመልከቻ ያልተቀበለው ከሆነ ጥያቅውን ያልተቀበለበትን ምክንያት በሰላሳ ቀናት ጊዜ ውስጥ በጽሑፍ ለአመልካቹ ማሳወቅ አለበት፤ ፮. ማንኛውም ዕውቅና የተሰጠው የማሰልጠኛ ተቋም ደረጃቸውን በማሳደግ ወይም ሌላ ለውጥ በማድረጉ አዲስ የዕውቅና ፈቃድ ለማግኘት በቀድሞው የዕውቅና ፈቃድ ላይ “በዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን ተሰርዟል የሚል ምልክት እንዲያርፍበት ለባለሥልጣኑ ማቅረብ አለበት፡፡” ፴፱. የዕውቅና ፈቃድን ስለማደስ ፩. የማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም የደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ዕውቅና ፈቃድ ከተሰጠበት ቀን አንስቶ ለሶስት ዓመት ፀንቶ ይቆያል፣ ፪. የደረጃ ብቃት ማረጋገጫና ዕውቅና የተሰጠው ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም ፈቃዱ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዝ ከማለቁ ከስድስት ወራት በፊት ዕውቅናው እንዲታደስለት ለዕክና ሰጭው ባለሥልጣን ማመልከት አለበት፤ ፫. ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ /፪/ መሠረት የዕውቅና ፈቃድ እድሳት ጥያቄ ሲቀርብለት የማሰልጠኛ ተቋሙ ዕውቅና የተሰጠበትን ደረጃና የብቃት ሁኔታ ጠብቆ እየሰራ መሆኑን አረጋግጦ ፈቃዱን ያድሳል፤ ፬. ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን የዕውቅና እድሳት ጥያቄውን ያልተቀበለው ከሆነ ጥያቄውን ያልተቀበለበትን ምክንያት ለአመልካቹ በሰላሳ ቀናት ጊዜ ውስጥ በጽሑፍ ማሳወቅ አለበት፤ ፭. የዕውቅና ፈቃድ እድሳት መጠየቂያ ማመልከቻ ይዘትና ከማመልከቻው ጋር ተያይዘው መቅረብ የሚገባቸው መግለጫዎችን ማስርጃዎች ጽሕፈት ቤቱ በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናሉ፡፡ ፵. ምትክ የዕውቅና ፈቃድ ስለመስጠት ፩. የተሰጠው የዕውቅና ፈቃድ የተበላሸበት ማንኛውም ማሰልጠኛ ተቋም ምትክ የዕውቅና ፈቃድ እንዲሰጠው ሊጠይቅ ይችላል፤ ፪. የተሰጠው የዕውቅና ፈቃድ የጠፋበት ማንኛውም ማሰልጠኛ ተቋም ምትክ የዕውቅና ፈቃድ እንዲሰጠው ሲጠይቅ የዕውቅና ፈቃዱ እንዴት እንደጠፋ የሚያመለክት መግለጫ ማቅረብ አለበት፤ ፫. ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን የቀረበለትን ጥያቅ መርምሮ ለአመልካቹ ምትክ የዕውቅና ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ ፵፩. የዕውቅና ፈቃድ ስለመሰረዝ ፩. ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን፤ ሀ/ የዕውቅና ፈቃዱ የተሰጠው ሐሰተኛ መረጃ በማቅረብ መሆኑ ሲረጋገጥ፣ ወይም ለ/ የማሰልጠኛ ተቋሙ የተወሰነለትን ደረጃና የሚጠበቅበትን የብቃት ደረጃ ባለመጠበቁ ወይም የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች ወይም ይህን አዋጅ ለማስፈጸም የወጣ ደንብ ወይም መመሪያ ባለማክበሩ በዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት በማስጠንቀቂያው በተወሰነው የጊዜ ገደብ ውስጥ ጉድለቶቹን ያላስተካከለ እንደሆነ፣ ወይም ሐ/ የማሰልጠኛ ተቋሙ ወይም ተቋሙን በባለቤትነት የሚያካሄደው በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል አግባብ ባለው ህግ መሠረት ሲፈርስ፤ የዕውቅና ፈቃድን መሰረዝ ይችላል፡፡ ፪. ዕውቅና ፈቃዱ የተሰረዘበት የማሰልጠኛ ተቋም መደበኛ ሥልጠና የሚያካሂድ ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /፩/ መሠረት የተወሰነ የዕውቅና ፈቃድን የመሰረዝ እርምጃ ተፈጻሚ የሚሆነው የተጀመረው የስልጠና ጊዜ ሲያበቃ ይሆናል፡፡ ሆኖም የተፈቀደው የሥልጠና ማጠናቀቂያ ጊዜ ከአንድ ዓመት መብለጥ የለበትም፤ ፫. የማሰልጠኛ ተቋም የዕውቅና ፈቅድ የተሰረዘ እንደሆነ ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን የፈቃዱን መሠረዝ በመገናኛ ብዙሃን እንዲገለጽ ማድረግ አለበት፤ ፬. የዕውቅና ፈቃዱ የተሰረዘበት ወይም ሥራውን ያቋረጠ ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም ሁኔታው በተፈጠረ በ፲፭ ቀናት ውስጥ ዕውቅና ፈቃዱ ላይ በዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን ተሰርዟል የሚል ምልክት እንዲያደርግበት ለባለሥልጣኑ ማቅረብ አለበት፤ ፭. የማሰልጠኛ ተቋሙ የዕውቅና ፈቃድ መሰረዝ ተግባራዊ እስከሆነበት ቀን ድረስ ሠልጣኞች በተቋሙ ውስጥ የተከታተሉትን ሥልጠና ዋጋ የሚያሳጣ አይሆንም፡፡ ፵፪. ፈቃድን በግልጽ ቦታ ስለማስቀመጥ የቅድመ‐ዕውቅና ፈቃድ ወይም የዕውቅና ፈቃድ የተሰጠው የማሠልጠኛ ተቋም የፈቃዱን ዋና ሰነድ በተቋሙ አስተዳደር ቢሮ በግልጽ ሊነበብ በሚችልበት ስፍራ ማስቀመጥ አለበት፡፡ ፵፫. የመከታተልና የመቆጣጠር ሥልጣን ፩. ፈቃድ የተሰጠው የማሰልጠተኛ ተቋም በተፈቀደለት ደረጃና በሚጠበቀው ብቃት ሥልጠናውን እየሰጠ መሆኑን ለማረጋገጥ ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን የመከታተልና የመቆጣጠር እንዲሁም በዚህ አዋጅ በተደነገገው አኳኋን አስተዳደራዊ እርምጃ የመውሰድ ሥልጣን አለው፤ ፪. በዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን የተመደበ ተቆጣጣሪ ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም በተፈቀደለት ደረጃና በሚጠበቀው ብቃት ሥልጠና የሚሰጥ መሆኑን ለማረጋገጥ በሥራ ሰዓት ወደ ማሰልጠኛው ተቋም በመግባት ለመቆጣጠር ይችላል፤ ፫. ተቆጣጣሪው በዚህ አዋጅ የተሰጠውን ተግባር ሲፈጽም የተሰጠውን የሥልጣን ማረጋገጫና የመታወቂያ ወረቀት ቁጥጥር ለሚካሄድበት የማሰልጠኛ ተቋም ሥራ መሪ፣ ባለቤት ወይም ለወኪሉ ማሳየት አለበት፤ ፬. ተቆጣጣሪው በዚህ አዋጅ የተሰጠውን ተግባር ግልጽነትና ተጠያቂነትን ባሟላ ሁኔታ መፈጸም አለበት፡፡ ፵፬. ስለ ፈቃድ ክፍያ ፩. በግል ባለሀብት ወይም የንግድ ማህበር ወይም መንግሥታዊ ባልሆነ ድርጅት ለሚካሄድ የማሰልጠኛ ተቋም ቅድመ‐ዕውቅና ወይም የዕውቅና ፈቃድ ለማውጣት፣ ለማሳደስ፣ ምትክ ለመውሰድ እንዲሁም ደረጃን በማሳደግ ለሚሰጥ የዕውቅና ፈቃድ ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን የፈቃድ ክፍያ ይሰበስባል፤ ፪. በሚኒስቴሩ ለሚሰጥ ፈቃድ መደረግ የሚገባው ክፍያ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ይወሰናል፡፡ ክፍል ስድስት ሥልጠና ማጠናቀቂያ ማስረጃ እና የሙያ ብቃት ማረጋገጫ አሰጣጥ ሥርዓት ፵፭. የሥልጠና ማጠናቀቂያ ማስረጃ ዓይነቶች ፩. በተለያዩ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች ሥር የተካተቱ ማንኛውም በመደበኛ ሆነ መደበኛ ባልሆነ ፕሮግራም ስልጠና ያኙ ሰልጣኞች ለየእርከኑ የተወሰኑትን የባህርይ ገጽታዎች ምዘና መስፈርት ሲረጋገጥ የሥልጠና ማጠናቀቂያ ማስረጃ ይሰጣቸዋል፤ ፪. ለየሥልጠና እርከኑ የሚሰጡት የማስረጃ ዓይነቶች እንደሚከተለው ተወስነዋል፤ ሀ/ የመሠረታዊ ሙያ ሥልጠና ፕሮግራም የባህርይ ገጽታዎችን ላሟሉ የጀማሪ ባለሙያ የምስክር ወረቀት ፤ ለ/ የመለስተኛ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ፕሮግራም የባህርይ ገጽታዎችን ላሟሉ የመለስተኛ ባለሙያ የምስክር ወረቀት፤ ሐ/ የመካከለኛ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራም የባህይር ገጽታዎችን ላሟሉ፤ ፩) የአንድ ዓመት /፲+፩/ ሥልጠና ፕሮግራም ላጠናቀቁ የመካከለኛ ባለሙያ የምስክር ወረቀት ደረጃ አንድ፤ ፪) የሁለት ዓመት /፲+፪/ ሥልጠና ፕሮግራም ላጠናቀቁ የመካከለኛ ባለሙያ የምስክር ወረቀት ደረጃ ሁለት፤ ፫) የሶስት ዓመት /፲+፫/ ሥልጠና ፕሮግራም ላጠናቀቁ የመካከለኛ ባለሙያ የኮሌጅ ዲፕሎማ ፫. የሙያ ማሻሻያ አጫጭር ሥልጠናዎችን ለሚወስድ ሰልጣኝ የወሰደውን ሥለጠና የሚገልጽ ምስክር ወረቀት ይሰጣል፤ ፬. የተለያዩ አጫጭር ሥልጠናዎችን በመውሰድ በአጥጋቢ ሁኔታ ማጠናቀቁ የሚያሳይ የምስክር ወረቀቶችን ያሉት ወይም በሥራ ልምድ ባካበተው ክህሎት የሙያ ብቃት ምዘዓ ፈተና ወስዶ ብቃቱ የተረጋገጠለት ባለሙያ የምዘና ውጤቱ አግባብ ካለው የሥልጠና እርከን የባህርይ ገጽታ ጋር ተመዝኖ አቻ መሆኑ ሲረጋገጥ ለእርከኑ የጠቀሰውን የምስክር ወረቀት የማግኘት መብት አለው፤ ፭. የመካከለኛ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች ማጠናቀቂያ ማስረጃዎች በአገር አቀፍ ደረጃ እኩል ተቀባይነት ይኖራቸዋል፡፡ ፵፮. ስለ ሙያ ደረጃ ምደባ አወሳሰን ፩. የሙያ ደረጃ ምደባዎች አግባብ ባላቸው አካላት ይወሰናሉ፤ ፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ በተደነገገው መሠረት የሚወስኑ የሙያ ደረጃ ምዳባዎች ለሙያ ሥልጠና ደረጃ አወሳሰንና ለሙያ ብቃት በመሰረትነት ያገለግላሉ፡፡ ፵፯. አገር አቀፍ የብቃት ምዘና ሥርዓት ፩. ጽሕፈት ቤቱ የሙያ ብቃት ምዘና የሚያካሂዱ ማዕከላት ዕውቅና የሚያኙበትንና የሙያ ምዘና ብቃት የሚካሄድበትን ሥርዓት የሚወስን መመሪያ ያወጣል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፤ ፪. ጽህፈት ቤቱ ቢያንስ በኮለጅ ዲፕሎማ ደረጃ ሥልጠና ከሚሰጡ ተቋማት መካከል ብቃት ያላቸውን በመምረጥ የሙያ ብቃት ምዘና ማዕከላት እንዲደራጁ ያደርጋል፤ ፫. መደበኛ ወይም መደበኛ ባልሆነ ዘዴ በማንኛውም ደረጃ የቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ያጠናቀቀ ወይም ተፈላጊ ዕውቀትና በሥራ ልምድ የተገኘ ችሎታ ያለው ማንኛውም ሰው የሙያ ብቃት ምዘና መውሰድ ይችላል፤ ፬. ጽህፈት ቤቱ የሙያ ክህሎት ደረጃ ፈተና ጥያቄዎች ማከማቻ የሚደራጅበትንና የሚመራበትን መመሪያ ያወጣል፤ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤ ፭. የሙያ ብቃት ምዘና ተደርጋላቸው ለሚያልፉ ባለሙያዎች አገር አቀፍ ዕውቅና ያለው የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ከሚኒስቴሩ ወይም ከሚወክለው አካል ይሰጣቸዋል፡፡ ክፍል ሰባት መንግሥታዊ የማሠልጠኛ ተቋማትን በተለይ የሚመለቱ ድንጋጌዎች ፵፰. ስለ ማሠልጠኛ ተቋም የፋይናንስ ነፃነት ፩. በዚህ ክፍል ሰባት ስር የደነገገው በፌዴራል መንግሥት አካላት ስር የሚተዳደሩ የማሰልጠኛ ተቋማትን በሚመለከት ተፈጻሚ ይሆናል፤ ፪. ማንኛውም መንግሥታዊ የማሰልጠኛ ተቋም ውስጣዊ የፋይናንስ ነፃነት ይኖረዋል፣ ፫. በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ /፩/ የተደነገገው ቢኖርም ክልሎች በዚህ ክፍል ሰባት ስር ከአንቀጽ ፵፰ እስከ ፶፫ በተደነገገው አኳኋን በክልል አካላት ስር ለሚተዳደሩ መንግሥታዊ የማሰልጠኛ ተቋማት የፋይናንስ ነፃነት መስጠት ይችላሉ፡፡ ፵፱. የገንዘብ ምንጭ የማንኛውም መንግሥታዊ ማሰልጠኛ ተቋም የገንዘብ ምንጭ ከመንግሥት የሚመደብ በጀትና ድጎማ፣ ከሰልጣኞች ከሚሰበሰብ የሥልጠና ክፍያ፣ ከማሰልጠኛ ተቋሙ የውስጥ ገቢ እንዲሁም ተቋሙ ከሚያገኘው ስጦታና ድጋፍ ይሆናል፡፡ ፶. የሥልጠና ክፍያ ስለማስከፈልና አጠቃቀም ፩. በመካከለኛ ደረጃ የቴክኒክና ሙያ የሚያሰለጥን ማንኛውም መንግሥታዊ ተቋም ከሠልጣኞች የሥልጠና ክፍያ የመሰብሰብና በገቢው የመጠቀም መብት አለው፣ ፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /፩/ በተደነገገው መሠረት የሚወሰነው የሥልጠና ክፍያ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት የክፍየው መጠንና አከፋፈሉ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መፈቀድ አለበት፣ ፫. በአግባቡ ተፈቅዶ ሥራ ላይ የወለን የሥልጠና ክፍየ መጠን ማሳደግ ወይም አከፋፈሉን መለወጥ የሚቻለው በዚሀ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /፪/ በተደነገገው መሠረት በቅድሚያ በማስፈቀድ ይሆናል፡፡ ፶፩. ገቢ የማመንጨትና የመቀጠም መብት ፩. ማንኛውም መንግሥታዊ የማሰልጠኛ ተቋም በጥናት ላይ የተመሰረቱ የገቢ ማስገኛ እንቅስቃሴዎችን ማካሄድና በገቢው የመጠቀም መብት አለው፣ ፪. አግባብ ባለው ህግ በሌላ አኳኋን የተደነገገው ቢኖርም ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም ከገቢ ማስገኛ እንቅስቃሴዎች የሚያገኘውን ገቢ ሥራ ላይ ማዋልና ተራፊውን በየዓመቱ ፈሰስ ሳያደርግ መጠቀም ይችላል፣ ፫. በዚህ ክፍል ሰባት ስር የተደነገገው የፋይናንስ ነፃነት የሚመለከተው ማንኛውም መንግሥታዊ ማሰልጠኛ ተቋም የፋይንስና የንብረት እንዲሁም የሠራተኞች አስተዳደር ግልፅነትና ተጠያቂነትን በሚያረጋግጥ ሥርዓት የሚመራ መሆኑ መረጋገጥ አለበት፡፡ ፶፪. የሂሣብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ፩. የሂሣብ መዝብ አያያዝን በተመለከተ በሌላ ሕግ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም መንግሥታዊ ማሰልጠኛ ተቋም የሂሣብ መዛግብትን ከደጋፊ ሰነዶች ጋር በትክልልና በተሟላ መልኩ መያዝ አለበት፤ ፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /፩/ የተወሰነው ጠቅላላ አነጋገር ሳይቀነስ እያንዳንዱ መንግሥታዊ ማሰልጠኛ ተቋም፤ ሀ/ ማንኛውንም የተቋሙን ገቢና ምንጮቹን፤ ለ/ የተቋሙን ወጪዎች፤ ሐ/ የሂሣብ ሚዛንና የጥሬ ገንዘብ ፍሰት መግለጫ፣ መዝግቦ መያዝ አለበት፤ ፫. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /፪/ ለተደነገገው ግዴታ አፈጻጸም ሲባል የማሰልጠኛ ተቋሙ የበጀት ዓመት የመንግሥትን የበጀት ዓመት የተከተለ ይሆናል፡፡ ፶፫. ስለ ኦዲት ምርመራ ፩. ማንኛውም የመንግሥት ማሰልጠኛ ተቋም የሂሣብ መዛግብትን የገንዘብ ነክ ጉዳዮች በየዓመቱ በፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት ማስመርመር አለበት፤ ፪. የኦዲተሩ የምርመራ ሪፖርት ተቋሙ ተጠሪ ለሆነለት አካል መቅረብ አለበት፡፡ ክፍል ስምንት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አመራር አደረጃጀት ፶፬. የቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ አግባብ ባለው ሌላ ህግ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ በቀር በሀገሪቱ ውስጥ የሚካሄደውን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠናን በበላይነት የሚመራና ደረጃውን የሚወስን በዚህ አዋጅ ውስጥ “ጽሕፈት ቤት” እየተባለ የሚጠራው በፌዴራል ትምህርት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ይሆናል፡፡ ፶፭. የጽሕፈት ቤቱ ዓላማዎች ጽሕፈት ቤቱ ከዚህ በታች የተመለከቱትት አጠቃላይ ዓላማዎች ይኖሩታል፣ ፩. የሀገሪቱን የኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገት ዓላማዎች ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠናዎች በአግባቡ ተደራጅተውና ጥራታቸው ተጠብቆ በዘላቂነት እንዲካሄዱ ማድረግ፤ ፪. ዜጐች ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ሥልጠና ማግኘታቸውን የሚሰጡትም ሥልጠናዎች የሀገሪቱን የልማት ትልምና የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጐትን መሠረት ያደረጉ መሆናቸውን መከታተል፤ ፫. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ ምርመርንና ሥልጠናን የሚያጐለብት ሀገራዊ አቅም መገንባት፡፡ ፶፮. የጽሕፈት ቤቱ ሥልጣንና ተግባር ጽሕፍት ቤቱ ከዚህ በታች የተመለከቱት አጠቃላይ ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡‐ ፩. የሀገሪቱን የቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስትራቴጂ ያዘጋጃል፣ ሲፀድቅም ያስፈጽማል፤ ፪. የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ልማትና እድገት ስትራቴጂ መሠረት በማድረግ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሥልጠና ደረጃዎችን ይወስናል፤ ፫. የመካከለኛ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች የሚደራጁበትን የአፈጻጸም መመሪያ ያወጣል፣ የሙያ ሥልጠና ደረጃንና ሥርዓተ ትምህርት ያዘጋጃል፣ ተግባራዊነታቸውንም ይከታተላል፣ ፬. የማሰልጠኛ ተቋማት የሚመሩበትና እውቅና የሚያገኙበትን ሁኔታ የሚወስኑ መመሪያዎችን ያወጣል፣ አፈጻጸማቸውንም ይከታተላል፤ ፭. የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሥርዓትን ያደራጃል፣ ይቆጣጠራል፤ ፮. ሀገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ማጠናቀቂያ ማስረጃ አሰጣጥ መመሪያ ያወጣል፣ ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፤ ፯. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ፕሮግራሞች ከሀገሪቱ የልማት ትልምና የሰው ኃይል ፍላጐት ጋር በተጣጣመ ሁኔታ እየተካሄዱ ስለመሆናቸው ጥናትና ክትትል ያደርጋል፤ ፰. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዙሪያ ምርምሮች እንዲካሄዱ ያደርጋል፤ ፱. የሥራ ላይ ልምምድ አፈጻጸም መመሪያዎችን ያወጣል፣ ተግባራዊ እንዲሆኑ ያደርጋል፤ ፲. የሥልጠና ፕሮግራሞችን ውጤታማነትንና ስኬታማነትን ለማረጋገጥ የድህረ ሥልጠና ክትትል እንዲካሄድ ያደርጋል፤ ፲፩. የክልል የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞች ስኬታማ እንዲሆኑ እገዛ ያደርጋል፤ ፲፪. የግል ባለሀብቶች በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ የሚሳተፉበትን መንገድ ያመቻቻል፤ ፲፫. በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች እንዲሁም ታዳጊ ክልሎች ልዩ ትኩረት እንዲያገኙ የሚያስችል ሥርዓት ይቀይሳል፤ ፲፬. የካውንስሉ ሴክሬታሪያት በመሆን ያገለግላል፤ ፲፭. የጽሕፈት ቤቱን የሥራ ዕቅድና በጀት ያዘጋጃል ሲጸድቅም በስራ ላይ ያውላል፤ ፲፮. ከካውንስሉ ሰብሳቢ ጋር በመመካከር የካውንስሉን የሥራ ዕቅድና በጀት ያዘጋጃል፣ ለካውንስሉ የተፈቀደለትን በጀት ያስተዳድራል፡፡ ፶፯. ስለካውንስሉ መቋቋም ጽሕፍት ቤቱ ሥልጣንና ተግባሩን በብቃት መወጣት ይችል ዘንድ ምክርና እገዛ የሚሰጥ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ካውንስል በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡ ፶፰. ስለካውንስሉ መቋቋም ካውንስሉ ከዚህ በታች የተመለከቱት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡‐ ፩. ጽህፈት ቤቱ በዚህ አዋጅ የተሰጠውን ኃላፊነት መወጣት ይችል ዘንድ ምክርና እገዛ ይሰጣል፤ ፪. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) አጠቃላይ አነጋገር እንደተጠበቀ ሆኖ ካውንስሉ፤ ሀ/ የስልጠና ፕሮግራሞች አደረጃጀትና ቅንጅትን፤ ለ/ የሙያ ክህሎት ሥልጠና ደረጃ ምደባን፣ የሙያ ብቃት ምዘናና የምስክር ወረቀት አሰጣጥን፤ ሐ/ የስልጠና እና የገበያ የሰው ኃይል ፍላጐት ጥናትን፤ መ/ የሥራ ላይ ልምምድ የሚዳብርበት ሥርዓት መዘርጋትን፤ ሠ/ የቴክኒክና ሙያ መምህራን ስልጠናና የሙያ ማሻሻያን፤ ረ/ ለሥልጠና የሚውል የፋይናንስ ምንጭ ማፈላለግና ማሳደግን፤ ሰ/ የማሰልጠኛ ተቋማት ደረጃ አወሳሰንና ዕውቀና አሰጣጥን፤ ሸ/ የምርምርና ድህረ ሥልጠና ክትትልን፣ በሚመለከት የጽህፈት ቤቱ አማካሪ ሆኖ ይሰራል፣ እገዛ ያደርጋል፡፡ ፫. ካውንስሉ፣ ሀ/ የጽሕፈት ቤቱን የሥራ እቅድ ይመረምራል፣ አስተያየቱንም ይሰጣል፤ ለ/ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች እንዲሁም ታዳጊ ክልሎች ልዩ ትኩረት እንዲያገኙ የሚያስችል ሥርዓት እንዲቀየስ ያደርጋል፤ ሐ/ በሰለጠነ የሰው ኃይል መከናወን ያለባቸውን ሙያዎችን ያስጠናል፣ ይለያል፤ መ/ የሥራ ኃላፊነቱን ለመወጣት አስፈላጊ ናቸው ብሎ የሚያምንባቸውን የቴክኒክ ኮሚቴዎችን ያቋቁማል፤ ሠ/ ተጠሪ ለሆነበት አካል የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀርባል፡፡ ፶፱. የካውንስሉ አባላት ፩. ካውንስሉ ፴ አባላት ይኖሩታል፤ ፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /፫/ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ የካውንስሉ አባላት፤ ሀ/ አግባብ ካላቸው የመንግሥት መ/ቤቶች፤ ለ/ በአገር አቀፍ ደረጃ ከተዋቀሩ የአሠሪዎች፣ የሠራተኛና የሙያ ማኅበራት፤ ሐ/ አግባብ ካላቸው መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፤ መ/ ከ፩ ወይም ፪ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት፤ በሚኒስትሩ ተመርጠው ይመደባሉ፡፡ ፫. የየክልሉ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አመራር ሰጪ አካል ኃላፊ የካውንስሉ አባል ይሆናል፤ ፬. ካውንስሉ በሚኒስትሩ የሚሰየሙ ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢ ይኖሩታል፡፡ ፷. የካውንስሉ የስብሰባ ሥርዓት ፩. ካውንስሉ ቢያንስ በሶሶት ወር አንድ ጊዜ መደበኛ ስብሰባ ያደርጋል፡፡ ሆኖም አስቸኳይ ሁኔ ሲያጋጥም በማናቸውም ጊዜ የካውንስሉ ሰብሳቢ ወይም ከአባላቱ ፩/፫ የማያንሱ ሲጠይቁ ስብሰባ ሊጠራ ይችላል፤ ፪. ከካውንስሉ አባላት መካከል ከግማሽ በላይ ከተገኙ የስብስባው ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል፤ ፫. የካውንስሉ ውሳኔዎች የሚተላለፉት በድምጽ ብልጫ ነው፡፡ ሆኖም ድምጽ እኩል የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው በሚሰጠው ድምጽ ይወሰናል፤ ፬. የካውንስሉ ሰብሳቢ በማይገኝበት ጊዜ ምክትል ሰብሳቢው የሰብሳቢውን ኃላፊነቶች በሙሉ ያከናውናል፤ ፭. የዚህ አንቀጽ ሌሎች ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው ካውንስሉ የራሱን የአሠራር ሥርዓት የሚወስን ደንብ ሊያወጣ ይችላል፡፡ ፷፩. የካውንስሉ አባላት አበል የካውንስሉ አባላት በዚህ አዋጅ መሠረት ለሚያበረክቱት አገልግሎት አበል ይከፈላቸዋል፡፡ አበሉ የሚከፈልበት ሁኔታና የአበሉ መጠን በሚኒስትሮች ምክር ቤት ይወሰናል፡፡ ፷፪. የካውንስሉ ተጠሪነት የካውንስሉ ተጠሪነት ለትምህርት ሚኒስቴር ይሆናል፡፡ ክፍል ዘጠኝ ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ፷፫. ስለ ሪኮርዶችና ሰነዶች ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም የተቋሙን የሥራ መሪ፣ የአሰልጣኞችንና የሰልጣኞችን፣ ሪኮርዶችና ሰነዶችን በጥንቃቄ መያዝ አለበት፡፡ ፷፬. መረጃ ስለማቅረብ ፩. ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም ዕውቅና ሰጭው ባለሥልጣን በማናቸውም ጊዜ ሲጠይቅ ስለተቋሙ እንቅስቃሴ ተገቢ መረጃ ማቅረብ አለበት፤ ፪. አግባብ ባለው ህግ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ በቀር ዕውቀና ሰጭው ባለሥልጣን በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /፩/ መሠረት የቀረበለትን መረጃ በምሥጡር ይጠብቃል፡፡ ፷፭. የሥልጠና ክፍያን ስለማሳደግ ፩. በግል ባለሀብት ወይም የንግድ ማህበር ወይም መንግሥታዊ ባልሆነ ድርጅት ባለቤትነት የሚካሄድ የማሰልጠኛ ተቋም የሚሰበስበውን የሥልጠና ክፍያ በመደኛ የሥልጠና ዘመን መካከል የሚደረግ ለውጥ ሊደረግበት አይችልም፤ ፪. የማሰልጠኛ ተቋሙ የስልጠና ክፍያ ጭማሪ ለማድረግ ከወሰነ አዲሱን ተመን በሥራ ላይ የሚያውለው የተያዘው መደበኛ የሥልጠና ዘመን ከማብቃቱ ከሶስት ወር በፊት ሠልጣኞች እንዲያውቁት አድርጎ በሚቀጥለው መደበኛ የሥልጠና ዘመን መጀመሪያ ላይ ይሆናል፡፡ ፷፮. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት የተቋቋመ የማሰልጠኛ ተቋም ዕውቅና ፈቃድ ሰጭው ባለሥልጣን በሚወስነው የጊዜ ገደብ ውስጥ የማሰልጠኛ ተቋሙ ደረጃ እንዲወሰንለትና ዕውቅና እንዲሰጠው ማመልከት ይችላል፡፡ ፷፯. የመተባበር ግዴታ ማንኛውም ሰው ጽህፈት ቤቱ በዚህ አዋጅ የተሰጡትን ዓላማዎች ለማሳካት በሚያደርገው እንቅስቃሴ ውስጥ የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡ ፷፰. ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ህሎችና መመሪያዎች ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማንኛውም ህግ ወይም መመሪያ በዚህ አዋጅ ውስጥ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡ ፸. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡ አዲስ አበባ የካቲት ፳፪ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ግርማ ወልደጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
553
የካማሺ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ለአምራች ዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ በማስተማር ላይ ነው የካማሺ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ ለአምራች ዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ በማስተማር ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለትምህርት በሰጠው ትኩረት በክልሉ ከ580 በላይ የመጀመሪያ ደረጃ እና ከ80 በላይ የሁለተኛ ደረጃና የከፍተኛ ትምህርት መሰናዶ ትምህርት ቤቶችን ማቋቋም ችሏል፡፡ በተጨማሪም አምስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጆችን በመገንባት ወደ ስራ አስገብቷል፡፡ ከእነዚህ የትምህርት ተቋማት መካከል የካማሺ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ አንዱ ሲሆን ወደ ስራ ከገባበት 2007 ዓ.ም አንስቶ ሁለት ጊዜ በደረጃ 2 እንዲሁም አንድ ጊዜ በደረጃ 4 ማስመረቁን ስራ አስኪያጁ አቶ ትግሬ ዋቅሹም ገልጸዋል፡፡ ኮሌጁ በአሁኑ ሰዓት ከ590 በላይ ተማሪዎችን በ7 የትምህርት ዓይነቶች በማስተማር ላይ እንደሚገኝም አቶ ትግሬ ጠቁመዋል፡፡ የመብራት መቆራረጥ እና የተሸከርካሪ አለመኖር የመማር ማስተማር ሂደቱን እያስተጓጎለ መሆኑንም ስራ አስኪያጁ አስረድተዋል፡፡ የየደ/ታቦር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ 3ቱ ዲኖችና 5ቱ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና ቴክኖሎጅ ሽግግር ዘርፍ አስተባባሪዎች ከደቡብ ጎንደር አስተዳደር ዞን ቴክኒክ ሙያና ኢንተርፕራይዞች ልማት መምሪያ፣ ደ/ታቦር ከተማ አስተዳደርና ፋርጣ ወረዳ ቴክኒክ ሙያና ኢንተርፕርያዞች ልማት ጽ/ቤቶች ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን፣ የስራ ዕድል ፈጠራ እና የገባያ ልማት ቡድን መሪዎችና ፈፃሚዎች ጋር የጋራ መድረክ በመፍጠር በኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ተግዳሮቶች ላይ በጥልቀት መክረው ለውጥ ያመጣል ያሏቸውን የምፍትሔ አቅጣጫዎችንና የጋራና የተናጠል ተልዕኮዎችን ለመውሰድ በመግባባትና በመስማማት የተለያዩበት የጋራ የውይይት መድረክ - በደ/ታቦር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ አዳራሽፍትሔ አቅጣጫዎችንና የጋራና የተናጠል ተልዕኮዎችን ለመውሰድ በመግባባትና በመስማማት የተለያዩበት የጋራ የውይይት መድረክ - በደ/ታቦር ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ አዳራሽ
[ 109 ]
[ "የቴክኒክ እና የሙያ ኮሌጆች" ]
[ "ስለቴክኒክ ሙያና ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "በኢትዮጵያ ውስጥ ስላሉ የሙያና ቴክኒክ ማሰልጠኛ ተቋማትና መስፋፋት, ተማሪወችን የመቀበል አቅማቸው, ስለሚሰጡዋቸው ፕሮግራሞች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ስለ ሌሎች ኮሌጆች ወይም የትምህርት ተቋማት የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች አይደሉም፡፡" ]
554
ሁለት የአልሻባብ ተዋጊዎች በማዕከላዊ ሶማሊያ መያዛቸው ተገለጸ , .._2014. 0 258 197 ; 5; አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 12006 (ዋኢማ) - የሁዱር  ከተማ ገዥ ሞሃመድ ሟሊም ማክሰኞ ዕለት  ለአገር  ውስጥ ሚዲያ እንደገለጹት  የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር ከአሚሶም  ጋር  በመቀናጀት በፈጸመው ጥቃት  በከተማዋ  መውጫ አካባቢ  ሁለት የአልሻባብን  ተዋጊዎችን  መያዛቸውን  ገልጸዋል ። በተያዙት ሁለት የአልሻባብ ተዋጊዎች ላይ  ጥልቅ ምርመራ እየተደረገ  መሆኑን የጠቆሙት ሞሃመድ ሟሊም ከሲቪል ማህበረሰቡ የነጠቁትን ምግብ መልሰው ለህብረተሰቡ  ማከፋፈላቸውን  ገልጸዋል ። እንደ  ሞሃመድ ሟሊም ባስተላለፉት መልዕከት  በባኩል ክልል የሚገኙት የአልሻባብ ተዋጊዎችን በብዛት  በቁጥጥር ሥር  እንደሚያውሉ  እየዛቱ  ይገኛሉ ። የአልሻባብ  ተዋጊዎች  እየተካሄደ  ባለው የጥቃት ዘመቻ  በቁጥጥር ሥር  ከመዋላቸው በፊት  በሰላም እጃቸውን  ሠጥተው  በሶማሊያ  መንግሥት ውስጥ  የራሳቸውን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል ። በባኩል  ክልል  የምትገኘው  የሁዱር ከተማ   በአልሻባብ   ይዞታነት  ለአንድ  ዓመት ከቆየች  በኋላ ባለፈው ወር  በሶማሊያ ፈደራል  መንግሥት  በቁጥጥር  ሥር ውላለች ። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
555
በኢትዮጵያ ጂሃድ ለማወጅ በአልሸባብ ሥልጠና እንደተሰጣቸው የአቃቤ ሕግ ምስክር ቀላቸውን ሰጡ, .._2012__. 0 251 188 ; 5; አዲስ አበባ፤ ግንቦት 15 2004 ዋኢማ - በኢትዮጵያ ጂሃድ ለማወጅ በሶማሊያ በአሸባሪው የአል ሸባብ ቡድን ወታደራዊ ሥልጠና መውሰዳቸውን የአቃቤ ሕግ ምስክር ገለፁ። አቃቤ ሕግ ከአልቃይዳና ከአልሸባብ አሸባሪ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አላቸው ብሎ በጠረጠራቸው 11 ተከሳሾች ላይ ያለውን ማስረጃ በትናንትናው ዕለት አሰምቶ አጠናቋል። የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ትናንት ከሰዓት በኋላ በዋለው ችሎት አቃቤ ሕግ   ከአልቃይዳና ከአልሸባብ አሸባሪ ቡድኖች ጋር ግንኙነት አላቸው ብሎ በጠረጠራቸው ተከሳሾች ላይ ሦስት ምስክሮችን አሰምቷል። የአቃቤ ሕግ ምስክር ለችሎቱ በሰጡት የምስክርነት ቃል በሶማሊያ ኪስማዩ በአልሸባብ የአንድ ወር ከ15 ቀን ስልጠና መውሰዳቸውን አስረድተዋል። ሥልጠናው ስለጂሃድ ነው ያሉት ምስክሩ ዓላማውም ሃገሪቱ በቁራን እንድትተዳደር፣ እስላማዊ አገር እንድትሆንና የእስልምና እምነት ከፍ እንዲል ለማድረግ ነው ብለዋል። የ21 ዓመቱ ወጣት ለችሎቱ ባሰማው የምስክርነት ቃል አልሸባብ ስልጠናውን የሰጠን የአሸባሪ ቡድኑ አባል እንዲንሆንና አላማቸውን እንድናራምድ ነው ብሏል። ነገር ግን እኔ የቡድኑ አባል የመሆን ፍላጎት አልነበረኝም ሲል ለችሎቱ ተናግሯል። ከተከሳሾቹ መካከል ከአንዱ ጋር በሶማሊያ በሥልጠናው ወቅት መገናኘቱን የተናገረው የአቃቤ ሕግ ምስክር ከሌሎች ተከሳሾች ጋር ኢትዮጵያ ከመጣ በኋላ እንደተገናኘ ገልጿል። ከሥልጠናው በኋላ ቁራን ለመማርና ሌሎች አባላትን ለመመልመል ጅማ መመደቡን የተናገረው የአቃቤ ሕግ ምስክሩ በአንድ ወቅትም ከየት እንደተላከ የማያውቀውን 41 ሺ ብር ከተከሳሾቹ መካከል ለአንደኛው ተከሳሽ ከአዲስ አበባ መርካቶ አካባቢ ከሚገኝ ባንክ አውጥቶ መስጠቱን መስክሯል። አቃቤ ሕግ በምርመራ ሂደቱ ተከሳሾቹ በእንግሊዘኛና በአረቢኛ በኢሜይል የተለወወጡአቸው ዕሁፎች ከኢሜይላቸው ሲወሰዱ በሥፍራው የነበሩ የሁለት  ታዛቢ ምስክሮችን የምስክርነት ቃል በማሰማት ያለውን ማስረጃ  አሰምቶ አጠናቋል። ተከሰሾች የቀረበባቸውን ክስ ይከላከሉ ወይስ አይከላከሉ በሚለው ላይ ብይን ለመስጠት ፍርድ ቤቱ ለግንቦት 30 ቀን 2004 ዓመተ ምህረት ቀጠሮ ይዟል። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
556
በአዲስ አበባ የአልሸባብን የሽብር ተልዕኮ ለመፈፀም ሲዘጋጅ የነበረ ግለስብ ተያዘ, - ; .._2014. 0 260 195 ; 5; አዲስ አበባ ግንቦት 272006 (ዋኢማ) - በአዲስ አበባ የአልሸባብን የሽብር ተልዕኮ ለመፈፀም ሲዘጋጅ የነበረ ግለስብ ተያዘ። የብሄራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎትና  የፌደራል ፖሊስ የጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይል እንዳስታወቀው ግለሰቡ በከተማዋ የሽብር ጥቃት ለማድረስ የሚያስችል ዝግጅት ሲያድርግ እጅ ከፍንጅ ተይዟል። - ; ግለሰቡ በኢትዮጵያ የሽብር ጥቃት እንዲፈፅም በአልሸባብ ተመልምሎ የተላከ መሆኑን ነው ያስታወቀው። ህብርተሰቡ አጠራጣሪ እንቅስቃሴዎችን ሲመለከት ለሚመለከተው አካል በፍጥነት ኢንዲያሳውቅም ግብረ ሀይሉ ጠይቋል። - ; ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሰላም ለማምጣት በአፍሪካ ህብረት በኩል ወደ አገሪቱ ጦሯን መላኳን ተከትሎ አሸባሪ ቡድኑ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ሲዝት ቆይቷል። አልሸባብ የኢትዮጵያ ጦር በሶማሊያ እያደረሰበት ያለውን ሽንፈትና ውርደት ለማካካስ በኢትዮጵያ ዜጎችና ጥቅሞች ላይ ጥቃት የመፈፀም ፍላጎት እንዳለው ቡድኑ አመልክቷል። - ; ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ በአዲስ አበባ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም አቅዶ ሲንቀሳቀስም መክሸፉ የሚታወስ ነው። የፀረ ሽብር ግብረ ሀይሉ እንዳስታውቀው አሁን በተያዘው ግለሰብ ላይ ተገቢው ምርመራ እየተካሄደ ነው። (ኤፍ.ቢ.ሲ.) ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
557
አሸባሪዎች በኬንያዋ ጋሪሳ ከተማ ባደረሱት ጥቃት 20 የሚደርሱ ሰዎች ሞቱ, .._2012_. 0 295 222 ; 5; አዲስ አበባ ሰኔ 252004ዋኢማ- አሸባሪዎች በኬንያዋ የጠረፍ ከተማ ጋሪሳ ከተማ ባደረሱት ጥቃት 20 የሚደርሱ ሰዎች መገደላቸውን ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙኃን ዘገቡ። ሶማሊያ ውስጥ የሚንቀሳቀሰው አልሸባብ የተባለው ድርጅት የሽብር ጥቃት የደረሰው በሁለት ዐብያተ ክርስቲያን ላይ በነበሩ ምዕመናን ላይ ነው። ጥቃቱ በጠመንጃና በቦምብ ተጣምሮ የተከፈተ ሲሆን፤ በተከፈተው ጥቃት ጉዳት መድረሱንና 40 ሰዎች ላይ ደግሞ የመቁሰል አደጋ መድረሱን የጋሪሳ ከተማ ፖሊስ ምክትል አዛዥ ፊሊፕ ንዶሎ ገልጸዋል። በጥቃቱ ሰባት ያህል ሰዎች መሳተፋቸውንና ሆኖም አንዳቸውም አለመያዛቸውን አስታውቀዋል። ጋሪሳ ሶማሊያ ውስጥ የምታካሂደውን የጸረ-ሽብር ትግል ለማስተባበር ወታደራዊ ዘመቻዋን የምታደርግበት መሆኗን ዘገባዎቹ አመልክተው፤ ጥቃቱ ይህንኑ ለመቃወም የተፈጸመ እንደሚመስል አስረድተዋል። የኬንያ የእስልምና ከፍተኛ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ ጥቃቱን አውግዞ፣ በእምነት ሥፍራዎች ምንም ዓይነት ጥቃት ሊፈጸም እንደማይገባው ማስታወቁን ምንጮቹን ዋቢ ያደረገው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘገባ ያመለክታል። ጋሪሳ ከኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ በሰሜን ምሥራቅ 140 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ከተማ ናት። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
558
8 የአልሸባብ አሸባሪ ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ , - ; .._2013. 0 260 196 ; 5; አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17 (ዋኢማ) - አልሸባብ የተባለው አሸባሪ ቡድን የውጪ ዜጎችን አፍኖ ከወሰደ በኋላ በገንዘብ ለመደራደር የሚያስችለውን እስትራቴጂ ነድፎ በስፋት መንቀሳቀስ መጀመሩን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የመረጃ ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ ዶሎ በሚገኘው የስደተኞች ካምፕ ውስጥ በአለም የምግብ ፕሮግራም ድርጅትእና በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ውስጥ የሚሰሩ የውጪ ዜጎችን አፍነው ወደ ሶማሊያ ለመውሰድ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ 4 የአልሸባብ አሸባሪ ቡድን አባላት መጋቢት 62005 ዓ.ም ከታጠቁት የጦር መሳሪያና ተሽከርካሪ ጋር በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተገልጿል፡፡ በተካሄደው ክትትልና ምርምራ ሀገር ውስጥ በመግባት ጥናት በማካሄድና የእገታ ተግባሩን በማመቻቸት ስራ ላይ የተሳተፉትን ጨምሮ እስከአሁን ድረስ በቁጥጥር ስር የዋሉት የአሸባሪው ቡድን አባላት ቁጥር 8 ደርሷል። ክትትሉና ምርመራውም ተጠናክሮ የቀጠለ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል ገልጿል፡፡ ከክትትልና ከምርመራ በተገኘው መረጃ መሰረት አልሸባብ የተባለው አሸባሪ ድርጅት በኢትዮጵያና በተለያዩ የጎረቤት ሃገራት በተለያየ ስራ ላይ የተሰማሩ የውጪ ዜጎችን በማፈንና አግቶ በመያዝ ዜጎቻቸው ከታገቱባቸው ሃገራት ጋር በገንዘብ ተደራድሮ ለመልቀቅ የሚያስችለውን አዲስ እስትራቴጂ በመንደፍ በስፋት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ አልሸባብ በዋናነት በሶማሊያ ህዝብ ድጋፍ እያጣ በመሄዱና በሶማሊያ የሽግግር መንግስት፣ በአሚሶም ሰላም አስከባሪ ኃይልና በጎረቤት ሃገራት ሰራዊት የተቀናጀ እርምጃ ክፉኛ እየተመታ እና እየተዳከመ ሄዷል፡፡ ለአመታት በቁጥጥሩ ስር ከቆየው አብዛኛው ደቡባዊ ሶማሊያ ይዞታው በተለይ ደግሞ በየወሩ በሚሊዮኖች የሚገመት ገቢ ሲያገኝባቸው ከነበሩት እንደ ኪስማዮ ወደብ ከመሳሰሉት አካባቢዎች ጭምር እየለቀቀ ለመውጣት በመገደዱ የተነሳ ለሽብር ተግባር ማስፈጸሚያ የሚጠቀምበት የኢኮኖሚ አቅሙ እየተመናመነ  ነው፡፡ በዚህም ምክንያት የአልሸባብ አሸባሪ ቡድን እየተዳከመ የመጣውን የኢኮኖሚ አቅሙን ለማጠናከር የውጪ ዜጎችን በማፈንና አግቶ በመያዝ በክፍያ ለመልቀቅ የሚያስችለው አዲስ እቅድ በመንደፍ ወደ ተግባር በመግባት እንቅስቃሴ የጀመረ መሆኑን ማረጋገጥ መቻሉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የጋራ የጸረ ሽብር ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡ በቁጥጥር ስር የዋሉት የእነዚህ የአሸባሪ ቡድኑ አባላት ምርመራ እንደተጠናቀቀ አግባብ ላለው የህግ አካል የሚቀርብ መሆኑን የጋራ የጸረ−ሽብር ግብረ ኃይሉ በተጨማሪ አስታውቋል፡፡ (ኢሬቴድ)),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
559
የአልቃይዳና አልሸባብ አባል በመሆን በተጠረጠሩ 28 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ , - ; .._2013. 0 260 195 ; 5; አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 112005(ዋኢማ) - በአልሸባብና አልቃይዳ የሽብር ቡድኖች ተሳትፈዋል በሚል የተጠረጠሩ 28 ግለሰቦች ክስ ተመሰረተባቸው። - ; ትናንት በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የወንጀል ችሎት የቀረበው የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ከተከሳሾቹ መካከልም በሶማሊያ ከሚገኘው አፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሃይል (አሚሶም) ጋር የተዋጉ ይገኛሉ። - ; በሞያሌ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በመግባት የሽብር ቡድን በማቋቋም እንዲሁም በሸሪዓ ህግ የሚተዳደር እስላማዊ መንግስት ለመመስረት ዓላማን በመያዝ በሚሉ ወንጀሎች ተከሰዋል። ከተከሰሱት ግለሰቦች መካከል የአልቃይዳና አልሸባብ የሽብር መረብ የኢትዮጵያ ክንፍ መሪዎች እንደሚገኙበትም የክስ መዝገቡ ያብራራል። - ; ከ28 ተከሳሾች መካከል ትናንት በፍርድ ቤቱ በአካል የቀረቡት 17 መሆናቸውን ኤፍ.ቢ.ሲ ዘገባ ያስረዳል። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
560
አልሻባብ ለሶማሊያ ስጋት መሆኑ እጅግ እየቀነሰ ነው - አምባሳደር አብዲሰላም, - ; .._2014_23. 0 257 193 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 132007 (ዋኢማ) - አሸባሪው የአልሻባብ ቡድን ለሶማሊያ ሰላም ስጋት መሆኑ እጅግ እየቀነሰ መምጣቱን በኢትዮጵያ የሶማሊያ አምባሳደር አብዲሰላም ሙሐመድ ገለጹ። - ; አምበሳደሩ ከዋኢማ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳሉት አልሸባብ በአሚሶምና ሶማሊያ መከላከያ ሰራዊት በደረሰበት የጋራ ጥቃትና በአመራሩ ውስጥ በተፈጠረ ልዩነት ምክንያት ለቀጠናውም ሆነ ለሶማሊያ መሰረታዊ ስጋት መሆኑ አብቅቶለታል። - ; ይህ ሲባል አልሸባብ አለቀለት ማለት አይደለም ያሉት አምባሳደሩ የሽብር ቡድኑ ጠቅሎ ከአካበቢውና ከአገሪቱ እንዲወጣና እንዲከስም አሁንም ቀጣይነት ያለው የተባበረ ክንድ ያስፈልጋል ብለዋል። አልሸባብ እንደ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ድርጅት መሆኑ ቀርቶ ተራ አሸባሪ ቡድን ሆኗል ያሉት አምባሳደሩ በሶማሊያ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ የሚቆጣጠረው ቀጠና እንደሌለ አብራርተዋ። - ; ህዝብን በማሸበርና ፈንጂ በማፈንዳት በሶማልያ ውስጥ ትቶት ያለፈውን የጦርነት ጠባሳና የስነ ልቦና ችግር በየደረጃው ለመቅረፍና አሸባሪ ቡድኑን ከህዝብ ለመነጠል በአገር አቀፍ ደረጃ ያላሳለሰ ጥረት እየተካሄደ መሆኑን ተናግረዋል። - ; እንደ አምባሳደሩ ገለጻ ለ25 ዓመታት በጦርነት ውስጥ የነበረችውን ሶማሊያን ሙሉ ለሙሉ በስነ ልቦና እንዲሁም በመሰረተ ልማት አውታሮች መልሶ ለመጠገንና ሌሎች ፖለቲካዊ ስራዎችን ለማከናወን አሁንም የዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብና የሶማሊያውያን ዲያስፖራ ድጋፍና ክትትል ወሳኝ ነው። - ; ሶማሊያ ጠንካራና አሰሪ የሆነ የፌደራል ስርዓት በመገንባት ላይ ናት ያሉት አምባሳደር አብዲሰላም የሶማሊያ የደህንነትና የመከላከያ ኃይሎች ሰላምንና ጸጥታን በማስጠበቅ ረገድ ኃላፊነታቸውን በብቃት እየተወጡ መሆናቸውን ተናግረዋል። - ; የህዝብ አስተዳደርና ሌሎች መንግስታዊ አካላት ከአሸባሪው አልሻባብ ሙሉ በሙሉ ነጻ በወጡ አካባቢዎች በአግባቡና በተደራጀ ሁኔታ ህዝባዊ አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውንም አምባሳደሩ ተናግረዋ። - ; የሶማሊያና የኢትዮጵያን ሁለትዮሽ ግንኙነት በተመለከተ አምባሳደሩ ሲናገሩ ሁለቱ አገራት ከ11 በላይ የሰላምና ጸጠታ፣የልማት፣ኢንቨስትመንት፣ሲቪል አቨይሽን፣ ትምህርትና ሌሎች ስምምነቶችን በጋራ ለመስራት መፈራረማቸውን አምባሳደሩ ተናግረዋል። - ; ኢትዮጵያ በዚህ አመት ብቻ ለ150 የሶማሊያ ተማሪዎች የትምህርት እድል መስጠትዋ ለኛ ያላት ልባዊ ድጋፍ አንዱ ምሳሌ ነው ሲሉ አምባሳደሩ አስረድተዋል። - ; “ኢትዮጵያውን ወንድሞቻችን በደማቸው እኛን የሰላም አየርና ብሩህ ተስፋ እንድንኖር የማይረሳ ታሪክ ሰርተዋል። ባለን ግንኙነትም በጣም ደስተኞች ነን ብለዋል’’ ሲሉ አምባሳደሩ ተናግረዋል። - ; በመጨረሻም አምባሳደሩ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እስካሁን ለሶማሊያ ላደረገው ድጋፍ  ከልብ አመስግነው ድጋፋቸውንም አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
561
ኢትዮጵያ የአልሸባብን የሽብር ጥቃት ለማስቆም ጥረቷን እንደምትቀል ገለፀች, .._2013. 0 260 195 ; 5; አዲስ አበባ፤ መስከረም 212006 (ዋኢማ) - አልሸባብ በአካባው የሚያደርሰውን የሽብር ጥቃት ለማስቆም ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ገለጸ፡፡ አልሸባብ በኬንያ ዌስት ጌት የገበያ ማዕከል ያደረሰውን ጥቃት በኬንያውያን ላይ ብቻ ሣይሆን በኢትዮጵያ ህዝብና በመላው ዓለም እንደተፈጸመ በመቁጠር ኢትዮጵያ ማውገዟን በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ የሠጡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል፡፡ በዌስት ጌት የገበያ ማዕከል በአሸባሪዎች ታግተው የነበሩ ሁለት ኢትዮጵያውያን ያለምንም ችግር መውጣታቸውን በአገሪቱ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ እንደሚያስረዳ አምባሳደር ዲና ገልጸዋል፡፡ ውጭ ጉዳይ በመግለጫው 68ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጉባዔም ኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጥቅሞቿን ለማስጠበቅ ንቁ ተሳትፎ ያደረገችበት መሆኑን አስታውቋል፡፡ በቀጣይ አመት የአውሮፓ ህብረት ሊቀመንበር የምትሆነው አገር ሉቲንያ በኢትዮጵያ ኤምባሲ የመክፈት ፍላጎት እንዳላት ከኒውዮርክ ጉባዔ ጎን ለጎን በተደረገ የሁለትዮሽ ግንኙነት ገልጻለች ነው ያሉት አምባሳደሩ፡፡ የዓለም አቀፍ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት () በአፍሪካ መሪዎች ላይ የሚመሰርተው ክስ ከህጋዊነት ይልቅ ፖለቲካዊ ይዘት ያለው ውንጀላ በመሆኑ ኢትዮጵያ አፍሪካ በራሷ የፍትሕ ተቋማት እንድትዳኝ  እንደምትሰራም  ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በአሜሪካ በሚካሄድ የንግድ ኢንቨስትመንት ፎረም እና የንግድ ትርዒት ላይም 87 አባላት ያሉት የግሉን የንግድ ዘርፍ ያሳተፈ ልዑክ ወደ አገሪቱ እንደሚያመራም ታውቋል፡፡),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
562
በአልሻባብ ውስጥ የእርስ በእርስ ጦርነት መጀመሩ ተገለጸ , .._2013. 0 260 196 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 15 2006 (ዋኢማ) - በእስልምና አክራሪነቱ በሚታወቀውና በተለያዩ የሽበር ጥቃቶች በተሰማራው የአልሻባብ ቡድን ውስጥ የእርስ በእርስ ጦርነት መጀመሩ ተገለጸ ።   ለግጭቱ መፈጠር ዋናው ምክንያት በቡድን ውስጥ ያለው የሥልጣን ሽኩቻ እንደሆነ በኬኒያታ ዩኒቨርስቲ  የታሪክና የፓለቲካ ሳይንስ ፕሮፌሰር የሆኑት  አብዲዋሃብ  ሼክ አብዲሠመድ  ገልጸዋል ።      ፕሮፌሰር አብዲሠመድ ለአይ.ፒ.ኤስ እንደተናገሩት በታጣቂ ቡድኑ ውስጥ የፖለቲካዊ  ርዕዮተ ዓለም ልዩነት በመኖሩ ቡድኑ ወደ ብዙ ትንንሽ ቡድኖች እየተለወጠና የእርስ በእርስ ጦርነቱ እየጋለ ይገኛል ብለዋል ። ቡድኑ እኤአ በ2012 ከአልቃይዳ ጋር የስትራቴጂ አንድነት ከፈጠረ በኋላ በአመራሩ ውስጥ የትግል ሥልቱን አካሄድ በተመለከተ ክፍፍል በመፈጠሩ አልሻባብ የአለም አቀፍ ጂሃዲስቶችና የአገር ውስጥ የእስልምና ተዋጊዎች የሚከተሉ ሁለት አንጃዎች ተፈጥረዋል። እንደ ፕሮፌሰር አብዲሰመድ ማብራሪያ በአልሻባብ ቡድን መካከል ክፍፍል መፈጠሩ ለሶማሊያ መንግሥት መልካም አጋጣሚ እንደሚሆን በመጠቆም የክራሪነታቸው ደረጃ አናሳ የሆኑና የአገር አንድነት ተቆርቋሪ የሆኑ ቡድኖችን ወደ ውይይት ለማምጣት እንደሚረዳ ገልጸዋል። የአልሻባብ ቡድን ሲቋቋም ግልጽ የሆነ ዓላማ አስቀምጦ ሳይሆን በዘፈቀደ መሆኑን የጠቀሱት ፕሮፌሰር አብዲሰመድ የሶማሊያ መንግሥት ዕድሉን ተጠቅሞ ለአገሪቱ ተቋርቋሪ የሆኑትን  ቡድን አባላት ለውይይት የማይጋብዝ ከሆነ ጁሃዲስቶቹ ቡድን ሊጠናከሩ ይችላሉ ብለዋል።        በአልሻባብ አባላት መካከል ግልጽ የእርስ በእርስ ጦርነት የተጀመረው የበላይ አመራረ የሆኑት ኢብራሂም ሃጂና ሟሊም ቡርሃን በታጣቂዎች ከተገደሉ በኋላ እንደሆነ ፕሮፌሰር አብዲሰመድን  ጠቅሶ ኦል  አፍሪካ ዶትኮም ዘግቧል ። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
563
በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሽብር ጥቃቶች ሊደርሱ ስለሚችሉ ህብረተሰቡ ቅደመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ , .._2013. 0 260 193 ; 5; አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 272006 (ዋኢማ) - አልሸባብ በመባል የሚታወቀው አለም አቀፍ አሸባሪ ቡድን እና በኤርትራ መንግስት እገዛ የሚንቀሳቀሱ የሽብር ቡድኖች በሃገራችን ውስጥ የተለያዩ ስፍራዎች የሽብር ጥቃት ለመፈፀም እየተዘጋጁ መሆናቸውን የሚያሳይ አስተማማኝ መረጃ ያለው መሆኑን የብሄራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎትና  የፌደራል ፖሊስ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ መላው ህብረተሰብና የፀጥታ ሃየሎች ሁኔታውን በንቃት በመከታተል ከፖሊስና የደህንነት ሃይሎች ጋር በትብብር እንዲሰሩም ጥሪውን አስተላለፏል፡፡ በጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ የተላለፈው ይኸው መግለጫ ባለፈው ጥቅምት 3ቀን 2006 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አካባቢ ለሽብር ተግባር ሲሰናዱ በራሳቸው ላይ ባደረሱት አደጋ ህይወታቸው የጠፋ ሁለት የሶማሊያዊያን አሸባሪዎች ጉዳይ ላይ ምርመራ ሲያደረግ መቆየቱን  አስታውሷል፡፡ እነዚህ ሁለት አሸባሪዎች በወቀቱ የኢትዮጵያና የናይጀሪያ  ብሄራዊ ቡድኖች የሚያደርጉትን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር በሚከታተሉ የስፖርት አፍቃሪዎች ላይ አደጋ ለማድረስ ዓላማ  እንደነበራቸው የሚያሳዩ መረጃዎች መገኘታቸውን መግለጫው በተጨማሪ አስታውቋል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የፀረ ሽብር ግብረሃይሉ የጀመረውን ምርመራ በተጠናከረ መንገድ እያካሄደ መሆኑን ግብረሃይሉ ገልጿል፡፡ በቅርቡ በአዲስ አበባ እና በሌሎች የክልል ከተሞችና አካባቢዎች በሁለት አቅጣጫ የተመራና ተመሳሳይ ዓላማና ቅንጅት ያለው የሽብር ጥቃት ዝግጅት መኖሩን የሚመለከት አስተማማኝ መረጃ ማግኝቱን የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ የመረጃ ክፍል ይፋ ባደረገው መግለጫ አስታውቋል፡፡ የሽብር ጥቃት ዝግጅቶቹ ጠንሳሾች አሸባሪው የአልሸባብ  ቡድን እና የኤርትራ መንግስት ያሰማራቸው አሸባሪዎች መሆናቸውን የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ በመግለጫው አስታውቆ የአሸባሪዎች አላማም በሽብር ጥቃቶች የሀገሪቱን ሰላምና መረጋጋትን በማናጋት የልማት ግስጋሴዎች ማደናቀፍ መሆኑን ግብር ሃይሉ ገልጿል፡፡ በህብርተሰቡ ላይ አሰቃቂ ጉዳት ሊያስከትል የሚችለውን ይህን እኩይ የሽብር ጥቃት ዝግጅት ተግባራዊ ሳይሆን ለማምከን በሚደረገው ጥረት ላይም መላው ህዝብና የፀጥታ ሀይሎች እንደወትሮው በመተባበር ንቁ ክትትልና ተሳትፎ በማድረግ የድርሻቸውን እንዲወጡም የፀረ ሽብር ግብር ሀይሉ አበክሮ ጠይቋል፡፡ በመሆኑም ህዝብ በሚዝናናባቸው ስፍራዎች የሚሰሩ ዜጎች ከወትሮው የተለየ አጠራጣሪ ሁኔታዎችና ግለሰቦች በገጠሟቸው ግዜ በአካባቢያቸው ላሉ የፖሊስና የጸጥታ ሀይሎች በፍጥነት እንዲያሳውቁም የጸረ ሽብር ግብረ ሀይሉ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በተጨማሪም ሆቴሎቻቸውንና መኖሪያ ቤታቸውን የሚያከራዩ ባለንብረቶችና ባለ ይዞታዎች  በተለይ የውጭ ሀገር ዜጎችንና የማያውቋቸውን ኢትዮጵውያንን አድራሻ በአግባቡ መዝግበው በመያዝ መረጃን ለሚመለከተው አካል የማሳወቅ የህግ ግዴታ እንዳለባቸው መግለጫው በጥብቅ አስጠንቅቋል፡፡ በተመሳሳይ መኪናዎቻቸውን የሚያከራዩ ግለሰቦች ፣ድርጅቶችና የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ባለታክሲዎች የደበኞቻቸውን ማንነት የሚገልጽ ሙሉ መረጃ የመያዝና የማሳወቅ እንዲሁም የሚጭኗቸውን ማናቸውንም ዕቃዎች የማወቅ ግዴታም ያለባቸው መሆኑን የጸረ ሽብር ግብረ ሀይሉ አስታውቋል፡፡ ህብረተሰቡ አጠራጣሪ ሁኔታዎች ሲያጋጥመው ሁኔታውን በአቅራቢያው ላሉ የፖሊስና የፀጥታ ሀይሎች እንዲያሳውቁም አሳስቧል፡፡ እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በየአካባቢው በሚገኙ የፍተሻ ኬላዎች ላይ የሚሰሩ የፍተሻ ስራተኞች ተግባራቸውን ከወትሮ በተለየ ጥንቃቄ ና አትኩሮት ማከናወን እንዳለባቸውም የፀረ ሽብር ግብረ ሀይሉ አስታውቋል፡፡ ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
564
የአልሻባብ ተዋጊዎች የተለያዩ ዕጾችና አልኮልን እንደሚጠቀሙ የሚያሳይ ማስረጃ ተገኘ , .._2014. 0 260 195 ; 5; አዲስ  አበባ ፤ መጋቢት 92014 (ዋኢማ) -  በሶማሊያ  የአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ (አሚሶም) እና  የሶማሊያ  ብሔራዊ  ጦር   በሚያደርጉት  የተቀናጀ  ፀረ  አልሻባብ እንቅስቃሴ  ወቅት  በተለያዩ  ይዞታዎቻቸው  ላይ   ከአስልምና  ሃይማኖት  ውጭ  በሆነ  መልኩ   የአልሻባብ  ተዋጊዎች የተለያዩ ዕፆችንና የአልኮል  ውጤቶችን እንደሚጠቀሙ  የሚያሳይ  መረጃ  መገኘቱን  አሚሶም  ገለጸ ። የጥምር  ኋይሉ ባለፈው ሳምንት  በሂራን ክልል  የሚገኘውን  የቡላ ቡርዴ  ከተማ  ነጻ  ባወጣበት  ወቅት በአካባቢው  ተዘባውሮ  ለማየት እንደተቻለው  የአልሻባብ አሸባሪ ተዋጊ ኋይል  የአልኮንናየተለያዩ  የዕፅ  ውጤቶችን  በድብቅ  ሲጠቀሙ  እንደነበር  ለመረዳትተችሏል ።   የሂራን  ክልል   በቁጥጥር  ሥር  ከዋለች በኋላ የሴቶች  አልባሳት  በብዛት  የሚገኙባቸው  ቤቶች መገኘታቸውንና  የሴቶች  እሥር  ቦታ  እንደሆኑ ጥርጣሬ  እንዳለ ተገልጿል ። የቡላ ቦርዴ በአሚሶምና  በሶማሊያ ብሔራዊ  የጦር ሠራዊት  የተቀናጀ  ጥቃት  ነፃ  የወጣች  ስድስተኛዋ ከተማዋ  ስትሆን   በከተማዋ   የሚገኙ  ነዋሪዎች  አልሻባብ  ለሐይማኖታወ  መርህ  እዋጋለሁ  እያለ ይህን  ድርጊት  መፈፀሙ ትልቅ  ምስጢር  እንደሆነባቸው ይናገራሉ ።        ‘     የቡላ  ቡርዴ  ከተማ  የቀድሞ  ኮሚሽነር  አብዲ አሲስ ዱሮው  ሁኔታውን ልብ የሚነካ እንደሆነ በመግለጽ  ተዋጊዎቹ  ወይን መጠጣታቸውና ዕፆችን   በብዛት መጠቀማቸውና  ሴቶችን  መድፈራቸው  የሃገሪቱን  ባህላዊ  እሴቶች  ከጥቅም ውጪ  እንዲሆን  ማድረጋቸውን  ያሳያል ብለዋል። የጥምረቱ  ኋይል አልሻባብ ለስቅላት የሚጠቀምባቸውን  ዛፎች ተዘዋውሮ  የተመለከተ ሲሆን  ያለምንም  ርህራሄ በሕዝብ  ፊት  አስቃቂ ግድያ  የሚፈፀምባቸው  ቦታዎች ፤ ቦንብ  የተቀበረባቸው  የፖሊስ  ጣቢያዎችና  የተለያዩ መንገዶች   የአልሻባብ የፀረ ሕዝብ አመለካከት ውጤቶቹ ናቸው ብለዋል ። የአልሻባብ  ተዋጊዎች   የቡላ ቡርዴ  ከተማን  ለሰባት ዓመት  መያዛቸውንና  ከተማዋ   የመካከለኛ ሶማሊያን  ፤ ያታችኛው  ሸበሌንና  የባኩልን  ክልል የመታገናኝ በመሆኗ   ስትራቴጂካዊ  ጠቀሜታዋ  የጎላ  እንደሆነ ተገልጿል ። የአሚሶም  የጦር  ኋይል  የአልሻባብ አሸባሪ  ኋይልን   ከሶማሊያ   ጠራርጎ  ለማስወጣትና  በሃገሪቱ  ሰላምና መረጋጋትን  ለማስፈን  ጥረት  እያደረገ  ሲሆን   የልዩ  የጦር ኋይሉ   በሌተና ጄነራል  ሲላስ  ኒቲውንግራ  እየተመራ ይገኛል ። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
565
ሁለት የአልሻባብ ተዋጊዎች በማዕከላዊ ሶማሊያ መያዛቸው ተገለጸ , .._2014. 0 258 197 ; 5; አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 12006 (ዋኢማ) - የሁዱር  ከተማ ገዥ ሞሃመድ ሟሊም ማክሰኞ ዕለት  ለአገር  ውስጥ ሚዲያ እንደገለጹት  የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር ከአሚሶም  ጋር  በመቀናጀት በፈጸመው ጥቃት  በከተማዋ  መውጫ አካባቢ  ሁለት የአልሻባብን  ተዋጊዎችን  መያዛቸውን  ገልጸዋል ። በተያዙት ሁለት የአልሻባብ ተዋጊዎች ላይ  ጥልቅ ምርመራ እየተደረገ  መሆኑን የጠቆሙት ሞሃመድ ሟሊም ከሲቪል ማህበረሰቡ የነጠቁትን ምግብ መልሰው ለህብረተሰቡ  ማከፋፈላቸውን  ገልጸዋል ። እንደ  ሞሃመድ ሟሊም ባስተላለፉት መልዕከት  በባኩል ክልል የሚገኙት የአልሻባብ ተዋጊዎችን በብዛት  በቁጥጥር ሥር  እንደሚያውሉ  እየዛቱ  ይገኛሉ ። የአልሻባብ  ተዋጊዎች  እየተካሄደ  ባለው የጥቃት ዘመቻ  በቁጥጥር ሥር  ከመዋላቸው በፊት  በሰላም እጃቸውን  ሠጥተው  በሶማሊያ  መንግሥት ውስጥ  የራሳቸውን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል ። በባኩል  ክልል  የምትገኘው  የሁዱር ከተማ   በአልሻባብ   ይዞታነት  ለአንድ  ዓመት ከቆየች  በኋላ ባለፈው ወር  በሶማሊያ ፈደራል  መንግሥት  በቁጥጥር  ሥር ውላለች ። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
566
በአዲስ አበባ የአልሸባብን የሽብር ተልዕኮ ለመፈፀም ሲዘጋጅ የነበረ ግለስብ ተያዘ, - ; .._2014. 0 260 195 ; 5; አዲስ አበባ ግንቦት 272006 (ዋኢማ) - በአዲስ አበባ የአልሸባብን የሽብር ተልዕኮ ለመፈፀም ሲዘጋጅ የነበረ ግለስብ ተያዘ። የብሄራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎትና  የፌደራል ፖሊስ የጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይል እንዳስታወቀው ግለሰቡ በከተማዋ የሽብር ጥቃት ለማድረስ የሚያስችል ዝግጅት ሲያድርግ እጅ ከፍንጅ ተይዟል። - ; ግለሰቡ በኢትዮጵያ የሽብር ጥቃት እንዲፈፅም በአልሸባብ ተመልምሎ የተላከ መሆኑን ነው ያስታወቀው። ህብርተሰቡ አጠራጣሪ እንቅስቃሴዎችን ሲመለከት ለሚመለከተው አካል በፍጥነት ኢንዲያሳውቅም ግብረ ሀይሉ ጠይቋል። - ; ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሰላም ለማምጣት በአፍሪካ ህብረት በኩል ወደ አገሪቱ ጦሯን መላኳን ተከትሎ አሸባሪ ቡድኑ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ሲዝት ቆይቷል። አልሸባብ የኢትዮጵያ ጦር በሶማሊያ እያደረሰበት ያለውን ሽንፈትና ውርደት ለማካካስ በኢትዮጵያ ዜጎችና ጥቅሞች ላይ ጥቃት የመፈፀም ፍላጎት እንዳለው ቡድኑ አመልክቷል። - ; ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ በአዲስ አበባ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም አቅዶ ሲንቀሳቀስም መክሸፉ የሚታወስ ነው። የፀረ ሽብር ግብረ ሀይሉ እንዳስታውቀው አሁን በተያዘው ግለሰብ ላይ ተገቢው ምርመራ እየተካሄደ ነው። (ኤፍ.ቢ.ሲ.) ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
567
አልሻባብ ለሶማሊያ ስጋት መሆኑ እጅግ እየቀነሰ ነው - አምባሳደር አብዲሰላም, - ; .._2014_23. 0 257 193 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 132007 (ዋኢማ) - አሸባሪው የአልሻባብ ቡድን ለሶማሊያ ሰላም ስጋት መሆኑ እጅግ እየቀነሰ መምጣቱን በኢትዮጵያ የሶማሊያ አምባሳደር አብዲሰላም ሙሐመድ ገለጹ። - ; አምበሳደሩ ከዋኢማ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳሉት አልሸባብ በአሚሶምና ሶማሊያ መከላከያ ሰራዊት በደረሰበት የጋራ ጥቃትና በአመራሩ ውስጥ በተፈጠረ ልዩነት ምክንያት ለቀጠናውም ሆነ ለሶማሊያ መሰረታዊ ስጋት መሆኑ አብቅቶለታል። - ; ይህ ሲባል አልሸባብ አለቀለት ማለት አይደለም ያሉት አምባሳደሩ የሽብር ቡድኑ ጠቅሎ ከአካበቢውና ከአገሪቱ እንዲወጣና እንዲከስም አሁንም ቀጣይነት ያለው የተባበረ ክንድ ያስፈልጋል ብለዋል። አልሸባብ እንደ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ድርጅት መሆኑ ቀርቶ ተራ አሸባሪ ቡድን ሆኗል ያሉት አምባሳደሩ በሶማሊያ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ የሚቆጣጠረው ቀጠና እንደሌለ አብራርተዋ። - ; ህዝብን በማሸበርና ፈንጂ በማፈንዳት በሶማልያ ውስጥ ትቶት ያለፈውን የጦርነት ጠባሳና የስነ ልቦና ችግር በየደረጃው ለመቅረፍና አሸባሪ ቡድኑን ከህዝብ ለመነጠል በአገር አቀፍ ደረጃ ያላሳለሰ ጥረት እየተካሄደ መሆኑን ተናግረዋል። - ; እንደ አምባሳደሩ ገለጻ ለ25 ዓመታት በጦርነት ውስጥ የነበረችውን ሶማሊያን ሙሉ ለሙሉ በስነ ልቦና እንዲሁም በመሰረተ ልማት አውታሮች መልሶ ለመጠገንና ሌሎች ፖለቲካዊ ስራዎችን ለማከናወን አሁንም የዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብና የሶማሊያውያን ዲያስፖራ ድጋፍና ክትትል ወሳኝ ነው። - ; ሶማሊያ ጠንካራና አሰሪ የሆነ የፌደራል ስርዓት በመገንባት ላይ ናት ያሉት አምባሳደር አብዲሰላም የሶማሊያ የደህንነትና የመከላከያ ኃይሎች ሰላምንና ጸጥታን በማስጠበቅ ረገድ ኃላፊነታቸውን በብቃት እየተወጡ መሆናቸውን ተናግረዋል። - ; የህዝብ አስተዳደርና ሌሎች መንግስታዊ አካላት ከአሸባሪው አልሻባብ ሙሉ በሙሉ ነጻ በወጡ አካባቢዎች በአግባቡና በተደራጀ ሁኔታ ህዝባዊ አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውንም አምባሳደሩ ተናግረዋ። - ; የሶማሊያና የኢትዮጵያን ሁለትዮሽ ግንኙነት በተመለከተ አምባሳደሩ ሲናገሩ ሁለቱ አገራት ከ11 በላይ የሰላምና ጸጠታ፣የልማት፣ኢንቨስትመንት፣ሲቪል አቨይሽን፣ ትምህርትና ሌሎች ስምምነቶችን በጋራ ለመስራት መፈራረማቸውን አምባሳደሩ ተናግረዋል። - ; ኢትዮጵያ በዚህ አመት ብቻ ለ150 የሶማሊያ ተማሪዎች የትምህርት እድል መስጠትዋ ለኛ ያላት ልባዊ ድጋፍ አንዱ ምሳሌ ነው ሲሉ አምባሳደሩ አስረድተዋል። - ; “ኢትዮጵያውን ወንድሞቻችን በደማቸው እኛን የሰላም አየርና ብሩህ ተስፋ እንድንኖር የማይረሳ ታሪክ ሰርተዋል። ባለን ግንኙነትም በጣም ደስተኞች ነን ብለዋል’’ ሲሉ አምባሳደሩ ተናግረዋል። - ; በመጨረሻም አምባሳደሩ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እስካሁን ለሶማሊያ ላደረገው ድጋፍ  ከልብ አመስግነው ድጋፋቸውንም አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
568
 የሶማሊያና የኢትዮጵያ ጦር የአልሸባብን ጠንካራ ይዞታ ተቆጣጠረ, - የሶማሊያ የሽግግር መንግስት ወታደሮችና አጋር ሚሊሻዎች በኢትዮጵያ ሰራዊት በመታገዝ አልሸባብን ከጠንካራ ይዞታው ማስለቀቃቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በማዕከላዊ ደቡብ ሶማሊያ የሚትገኘው የባይዶዋ ከተማን ለማስለቀቅ በአሸባሪው አልሸባብ ላይ ማክሰኞ የካቲት 13 ቀን በተጀመረው ሰፊ የጥቃት ዘመቻ ከተማዋንና አካባቢውን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋል መቻሉንም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዛሬ ለዋልታ በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡ ከሞቃድሾና ከኪስማዮ በመቀጠል በሶማሊያ ሶስተኛ ትልቅ ከተማ የሆነችው ባይደዋ የአልሸባብ ጠንካራ ይዞታ ነበረች፡፡ ከተማዋን ከአልሸባብ ነጻ ለማውጣት በተደረገው ጥቃት የነዋሪው አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደነበርም መግለጫው ጠቁሟል፡፡),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
569
 ጠሚ መለስ አልሸባብን መደገፍ አለም አቀፍ ህግጋትን ከመጣስ ባለፈ የምስራቅ አፍሪካ ህዝቦች ላይ ወንጀል መፈፀም ነው አሉ, - ጠቅላይ ሚስትር መለስ ዜናዊ የሶማሊያ ቀውስ መነሻ የፖለቲካ ቀውስ ነው ብለዋል ለለንደን የሶማሊያ አለም አቀፍ ጉባኤ ተሳታፊዎች ባሰሙት ንግግር፡፡ የዚህ ቀውስ መፍትሄ ያለውም በፖለቲካዊ ሂደት ነው ያሉት አቶ መለስ በተለይ እራሳቸው ሶማሊያዊያኑ በቅርበት መነጋገራቸው ያለውን ፋይዳ በጋሮዌ 1 እና 2 ጉባዔዎች መመልከት እንደተቻለ ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሁን በሶማሊያ መረጋጋት እንዲሰፍን የአፍሪካ ሀገራት መስዋዕትነት እየከፈሉ መሆናቸውን ለጉባኤው ተሳታፊዎች ገልፀዋል፡፡ አልሸባብን በአንድም ሆነ በሌላ መልኩ መደገፍ የተባበሩት መንግስታት ውሳኔዎችና አለም አቀፍ ህግጋትን መጣስ ብቻ ሳይሆን በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ህዝቦች መልካም ህይወት ላይ ጥቃት መሰንዘር መሆኑን አለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊገነዘበው ይገባልም ነው ያሉት አቶ መለስ፡፡ የሶማሊያ የሽግግር መንግስት ወታደሮችና የኢትዮጵያ ሰራዊት አልሸባብን በባይ እና ቦኮ አካባቢ ድል በማድረግ ባይዶዋን ነፃ አውጥተዋል፡፡ ባይዶዋ ለአልሸባብ የምልመላና የገንዘብ ማዕከል ስለነበር ድሉ በፀረ ሽብር እንቅስቃሴው ትልቅ ውጤት ይኖረዋልም ብለዋል፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች ለጥምር ሰራዊቱ የሰጡት ድጋፍና ባይዶዋ ነፃ ስትወጣ በ10 ሺዎች አደባባይ ወጥተው ደስታቸውን መግለፃቸው ሶማሊያውያን የአልሸባብ በደል ምን ያህል እንዳስመረራቸው የሚያስረግጥ ነው፡፡ ሰላም አስከባሪው አሚሶም በሞቃዲሾ፣ ኬኒያና፣ ኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ከሶማሊያ ወንድሞቻቸው ጋር ተሰልፈው ያስመዘገቡት ውጤት አፍሪካውያንና የቀጠናው ሀገራት ሶማሊያ አልሸባብን ድል በማድረግ ወደ መረጋጋት እንድትመጣ ያላቸውን ድጋፍና እየከፈሉ ያለውን መስዋዕትነት የሚያሳይ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ አለም አቀፉ ማህበረሰብ በሱማሊያ ጉዳይ ላይ ተመሳሳይ አቋም እየያዘ መምጣቱ በወቅቱ ያለው አንፃራዊ መረጋጋትን ለማጠናከር አጋዥ ነው ብለዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ጥበቃ ምክር ቤት የሶማሊያ ሰላም አስከባሪን ለማጠናከር በሙሉ ድምፁ ውሳኔ ማስተላለፉ ይህን የሚያንፀባርቅ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አለም አቀፉ ማህበረሰብ ከአልቃኢዳና ከሽብር ጋር በተያያዘ ያለው አቋም ወጥ ሊሆን እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ የለንደኑ አለም አቀፍ የሶማሊያ ጉባኤ በዋናነት ሰብአዊ ድጋፍን ለማስፋፋት የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪን ለማጠናከርና የተደራጀ አለም አቀፍ ድጋፍ ለሶማሊያዊያን አንድነት ለመስጠት በመስማማት ተጠናቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊም በጉባዔው ላይ ተሳትፈው የካቲት 162004 ዓ.ም ማለዳ አዲስ አበባ መግባታቸውን ኢሬቴድ ዘግቧል፡፡),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
570
አልሸባብ በሞት አፋፍ ላይ ያለ ድርጅት ነው - አቶ ጌታቸው ረዳ , - ; .._2016_10. 0 223 167 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ሰኔ 032008(ዋኢማ)- አልሸባብ በሞት አፋፍ ላይ ያለ  ድርጅት መሆኑን የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ገለፁ። የጽህፈት ቤት ኃላፊው ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አልሸባብ ላይ ያደረሰውን ጥቃት አስመልክተው ለኢቢሲ በሰጡት አስተያየት አልሸባብ በሞት ላይ ያለ ድርጅት ነው  ብለዋል። - ; የሽብር ቡድኑ  በሶማሊያ የሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረገው የማጥቃት ሙከራ ለደጋፊዎቹ ቡድኑ  በሕይወት እንዳለ መልዕክት ለማስተላለፍና የደጋፊዎቹን ሞራል ለማነሳሳት የተደረገ ነው ብለዋል፡፡ - ; አልሸባብ የተዳከመ ቡድን መሆኑን የገለጹት አቶ ጌታቸው፣ ቡድኑ ያለ የሌለ ኃይሉን በመሰባሰብ ከባድ የጦር መሳሪያዎችንና ተሽከርካሪዎችን በመጠቀም በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ የማጥቀት ሙከራ አድርጓል፡፡ - ; ይሁን እንጂ የኢፌዴሪ መከላከያ  ሰራዊትና የሶማሊያ ጦር ለማጥቃት  የመጣውን  የአልሻባብ ሀይልን የመደምሰስ ስራውን አጠናክሮ መቀጠሉ  ተገልጿል፡፡ - ; ከተለያዩ ቦታዎች ኃይሉን አሰባስቦ የመጣው እና በአጥፍቶ ጠፊ ተሽከርካሪዎች እና ፈንጂዎች የታገዘው አልሻባብ በአራት አቅጣጫ ማጥቃት ቢጀምርም የኢትዮጵያ መከላከያና የሶማሊያ ስራዊት በወሰዱት የመከላከል እና ፀረ ማጥቃት እርምጃ ተደምስሷል፡፡ - ; በተወሰደው ጠንካራ የማጥቃት እርምጃ አምስት ከፍተኛ የአልሸባብ አመራሮችን ጨምሮ 245 ታጣቂዎቹ ተደምስሰውበታል፡፡ - ; አልሸባብን ከተለያዩ የሶማሊያ አካባቢዎች ጠራርጎ በማውጣት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣ ከሶማሊያ መከላከያ ሰራዊት ጎን በመቆም አልሸባብ ላይ የሚፈጸመውን ጥቃት አጠናከሮ እንደሚቀጥል አቶ ጌታቸው ገልጸዋል፡፡( ኢቢሲ)),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
571
በአልሻባብ ላይ የተጀመረው ጥቃት ተጠናክሯል, - ; .._2015_22. 0 ; 5; አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 152007(ዋኢማ)-የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር ከአፍሪካ ኅበረት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ በሶማሊያ(አሚሶም)ና ከኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ጋር በመተባበር ራሱን አልሻባብ ብሎ በሚጠራው ቡድን ላይ ጥቃቱን አጠናክሯል፡፡ ለአፍሪካ ቀንድ ሰላም ጠንቅ በሆነውና ራሱን አልሻባብ ብሎ በሚጠራው አሸባሪ ቡድን ላይ የሶማሊያ ብሄራዊ ጦር በአሚሶም ጥላ ስርና ከአሚሶም ውጭ ካለው የኢትዮጵያ ሰራዊት በጋር የሚሰነዝሩት ጥቃት በዋናነት ሦስት ቀጣናዎችን ማዕከል አድርጓል፡፡ - ; በጁባላንድ-ጌዶ ከቀንዛ አደሬ ተነስቶ ከፍተኛ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያላትን ባርደሬን እንዲሁም ከባይዶዋ በመነሳት ዲንሱርን ለመቆጣጠር የሚደረገው ዘመቻ አንደኛው ነው፡፡ - ; በደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ከባይዶዋ በቤይ ቦቆልሁዱር ዋጂድ ቴግሎ የድና ራብድሬ በተባሉ ስፍራዎች የተከፈተው ጥቃት ደግሞ ሁለተኛው ነው፡፡ - ; እንዲሁም ሶስተኛው በማዕከላዊ ሶማሊያ ጉራኤል፣ ማሃስ፣ ኤልቡርና ዱስ መረብ የተሰኙ አካባቢዎችን ቀለበት ውስጥ በማስገባት የአሸባሪ ቡድኑን ኃይሎች ለማፅዳት የሚደረገው ዘመቻ መሆኑን የአሚሶም መረጃ ያመለክታል፡፡ - ; በእግረኛና በአየር ኃይል በመታገዝ በተከፈተው ጠንካራ ጥቃት በአጭር ጊዜ ውስጥ በርካታ አካባቢዎችን ጸድተዋል፡፡ - ; በጁባላንድ-ጌዶ የቀድሞው የሶማሊያ ኘሬዚዳንት ዚያድ ባሬ ጐሣ መሪሃን ማዕከል የሆነችውና ከፍተኛ ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያላትን ባርደሬን ለመቆጣጠር በተከፈተው ጥቃት ጥምር ኃይሉ እስካሁን አሸባሪ ቡድኑን እየደመሰሰ 41 ኪሎ ሜትር ድረስ ዘልቋል፡፡ - ; በኬንያ ድንበር አቅራቢያ በሚገኘው በዚህ ስፍራ የሚሰነዘረው ጥቃት በኢትዮ-ኬንያ የጋራ የፀረ- ሽብር ዘመቻ ዕቅድም ይመራል፡፡ - ; ወታደራዊ ጠቀሜታ ያለውን፣ ሰፊ ቀጣና የሚሸፍነውንና የአልሻባብ ዕዝ መነሻ የነበረውን የዲንሱር አካባቢ ለመቆጣጠር በተከፈተው ጥቃትም 54 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ስፍራ ተይዟል፡፡ - ; በደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ በቤይ ቦቆልሁዱር ዋጂድ ቴግሎ የድና ራብድሬ በተባሉ ስፍራዎችም አሸባሪ ኃይሉ እየተደመሰሰ ነው ፡፡ - ; ጉራኤል፣ ማሀስ፣ ዱስመረብንና ኤልቦርን ለማስተሳሰር በተጀመረው የሦስተኛው ቀጣና ዘመቻም እስካሁን በአልሻባብ እጅ የነበሩት ኤልሳርፍ፣ ዳዓ፣ ውብሆና ቀብዴር የተሰኙ አካባቢዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አሚሶም አስታውቋል፡፡ - ; በእግረኛና በአየር በታገዘው በዚህ ዘመቻ አልሻባብን በመደምሰስ ነፃ የሚወጡ አካባቢዎች የሶማሊያ የፀጥታ ኃይል ተጠናክሮ እንዲቆጣጠራቸው ይደረጋል። - ; የአገሪቱንና የህዝቡን ሰላም ለማረጋገጥም ከፍተኛ አንድምታ እንዳላቸው እንደሚታመንም መግለጫው ያመለክታል፡፡ - ; በአልሻባብና በሌሎች ፀረ-ሰላም ኃይሎች ላይ በተጀመረው ጥቃት ለዓመታት ሰላም የናፈቀው የሶማሊያ ህዝብ ከፍተኛ ወንድማዊ አቀባበል እያደረገለት መሆኑንም የአሚሶም መግለጫን ያመለክታል ። (ኢብኮ)),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
572
8 የአልሸባብ አሸባሪ ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ , - ; .._2013. 0 260 196 ; 5; አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17 (ዋኢማ) - አልሸባብ የተባለው አሸባሪ ቡድን የውጪ ዜጎችን አፍኖ ከወሰደ በኋላ በገንዘብ ለመደራደር የሚያስችለውን እስትራቴጂ ነድፎ በስፋት መንቀሳቀስ መጀመሩን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የመረጃ ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ ዶሎ በሚገኘው የስደተኞች ካምፕ ውስጥ በአለም የምግብ ፕሮግራም ድርጅትእና በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ውስጥ የሚሰሩ የውጪ ዜጎችን አፍነው ወደ ሶማሊያ ለመውሰድ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ 4 የአልሸባብ አሸባሪ ቡድን አባላት መጋቢት 62005 ዓ.ም ከታጠቁት የጦር መሳሪያና ተሽከርካሪ ጋር በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተገልጿል፡፡ በተካሄደው ክትትልና ምርምራ ሀገር ውስጥ በመግባት ጥናት በማካሄድና የእገታ ተግባሩን በማመቻቸት ስራ ላይ የተሳተፉትን ጨምሮ እስከአሁን ድረስ በቁጥጥር ስር የዋሉት የአሸባሪው ቡድን አባላት ቁጥር 8 ደርሷል። ክትትሉና ምርመራውም ተጠናክሮ የቀጠለ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል ገልጿል፡፡ ከክትትልና ከምርመራ በተገኘው መረጃ መሰረት አልሸባብ የተባለው አሸባሪ ድርጅት በኢትዮጵያና በተለያዩ የጎረቤት ሃገራት በተለያየ ስራ ላይ የተሰማሩ የውጪ ዜጎችን በማፈንና አግቶ በመያዝ ዜጎቻቸው ከታገቱባቸው ሃገራት ጋር በገንዘብ ተደራድሮ ለመልቀቅ የሚያስችለውን አዲስ እስትራቴጂ በመንደፍ በስፋት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ አልሸባብ በዋናነት በሶማሊያ ህዝብ ድጋፍ እያጣ በመሄዱና በሶማሊያ የሽግግር መንግስት፣ በአሚሶም ሰላም አስከባሪ ኃይልና በጎረቤት ሃገራት ሰራዊት የተቀናጀ እርምጃ ክፉኛ እየተመታ እና እየተዳከመ ሄዷል፡፡ ለአመታት በቁጥጥሩ ስር ከቆየው አብዛኛው ደቡባዊ ሶማሊያ ይዞታው በተለይ ደግሞ በየወሩ በሚሊዮኖች የሚገመት ገቢ ሲያገኝባቸው ከነበሩት እንደ ኪስማዮ ወደብ ከመሳሰሉት አካባቢዎች ጭምር እየለቀቀ ለመውጣት በመገደዱ የተነሳ ለሽብር ተግባር ማስፈጸሚያ የሚጠቀምበት የኢኮኖሚ አቅሙ እየተመናመነ  ነው፡፡ በዚህም ምክንያት የአልሸባብ አሸባሪ ቡድን እየተዳከመ የመጣውን የኢኮኖሚ አቅሙን ለማጠናከር የውጪ ዜጎችን በማፈንና አግቶ በመያዝ በክፍያ ለመልቀቅ የሚያስችለው አዲስ እቅድ በመንደፍ ወደ ተግባር በመግባት እንቅስቃሴ የጀመረ መሆኑን ማረጋገጥ መቻሉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የጋራ የጸረ ሽብር ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡ በቁጥጥር ስር የዋሉት የእነዚህ የአሸባሪ ቡድኑ አባላት ምርመራ እንደተጠናቀቀ አግባብ ላለው የህግ አካል የሚቀርብ መሆኑን የጋራ የጸረ−ሽብር ግብረ ኃይሉ በተጨማሪ አስታውቋል፡፡ (ኢሬቴድ)),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
573
ኢትዮጵያ አልሸባብን ለመደምሰስ በሚደረገው ዘመቻ ድጋፍ እንድትሰጥ ጥሪ ቀረበ, .._2011-_28. 0 ; 5; በአዲስ አበባ ህዳር 192004ዋኢማ- የኢጋድ አባል ሀገራት ኢትዮጵያ አልሸባብን ለመደምሰስ በሚደረገው ዘመቻ ድጋፍ እንድትሰጥ ጥሪ አቀረቡ። የተካሄደው 19ኛው የኢጋድ መሪዎችን አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ ተጠናቋል፡፡ የሶማሊያ የጸጥታ ሁኔታ፣ ያልተቋረጠው ኤርትራ ለሽብርተኞች የምታደርገው ድጋፍ እና የሱዳን ሁሉን አቀፍ የሰላም ስምምነት አተገባበር ሂደት የምስራቅ አፍሪካ በይነ-መንግስታት ኢጋድ 19ኛው አስቸኳይ የመሪዎች ጉባኤ ዋንኛ አጀንዳዎች ነበሩ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሊቀመንበርነት በተካሄደው ጉባኤ የአፍሪካ ህብረት ሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት ኮሚሽነር ራምታኔ ላማምብራና የህብረቱ ሊቀመንበር የሶማሊያ ከፍተኛ ተወካይ የቀድሞ የጋና ፕሬዝዳንት ጄሪ ሮሊንግስ ወቅታዊውን የሶማሊያ የጸጥታና ፖለቲካ ሁኔታን አስመልክቶ ለመሪዎቹ ገለጻ አድርገዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ የመከሩት መሪዎቹ ባወጡት የጋራ መግለጫ የኬንያ መከላከያ ሰራዊትና የሶማሊያ ሽግግር መንግስት አሸባሪውን የአልሸባብ ቡድን ለመደምሰስ በጋራ እያካሄዱት ላለው ዘመቻ ኢጋድ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል፡፡ የሽብር ቡድኑን እስከ መጨረሻው ለምደምሰስ ምቹ አጋጣሚ መፈጠሩን የገለጹት መሪዎቹ ለዚህም የዘመቻው ተሳታፊ የሆኑ ሁሉም አካላት ተልዕኮውን በጥምረት ሊያካሂዱ እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡ የኬንያ መከላከያ ሰራዊት የሶማሊያ ሽግግር መንግስትና የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ ሰላም ማስከበር ተልዕኮ አሚሶም በጋራ እያካሄዱት ላለው ዘመቻ ኢትዮጵያ ድጋፍ እንድታደርግ መሪዎቹ በጋራ መግለጫቸው ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ኤርትራ ለፅንፈኛ የሽብር ቡድኖች ይበልጥ ደግሞ ለአልሸባብ እያደረገች ባለው እገዛ መቀጠሏን የ19ኛው የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ኢጋድ ጉባኤተኞች ያስታወቁ ሲሆን፤ በዚህ ድርጊቷ የክፍለ አህጉሩን ሰላም ከማወክ እንድትቆጠብም አሳስበዋል፡፡ በኤርትራ በእስር ላይ የሚገኙ የጁቡቲ ዜጎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁም ኢጋድ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን፤ በአዲስ አበባ የተካሄደው ይህ ጉባኤ ደቡብ ሱዳንን የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ኢጋድ ሙሉ አባል አድርጎ መቀበሉን የኤሬቴድ ዘገባን ጠቅሶ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
574
በአልሻባብ ውስጥ የእርስ በእርስ ጦርነት መጀመሩ ተገለጸ , .._2013. 0 260 196 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 15 2006 (ዋኢማ) - በእስልምና አክራሪነቱ በሚታወቀውና በተለያዩ የሽበር ጥቃቶች በተሰማራው የአልሻባብ ቡድን ውስጥ የእርስ በእርስ ጦርነት መጀመሩ ተገለጸ ።   ለግጭቱ መፈጠር ዋናው ምክንያት በቡድን ውስጥ ያለው የሥልጣን ሽኩቻ እንደሆነ በኬኒያታ ዩኒቨርስቲ  የታሪክና የፓለቲካ ሳይንስ ፕሮፌሰር የሆኑት  አብዲዋሃብ  ሼክ አብዲሠመድ  ገልጸዋል ።      ፕሮፌሰር አብዲሠመድ ለአይ.ፒ.ኤስ እንደተናገሩት በታጣቂ ቡድኑ ውስጥ የፖለቲካዊ  ርዕዮተ ዓለም ልዩነት በመኖሩ ቡድኑ ወደ ብዙ ትንንሽ ቡድኖች እየተለወጠና የእርስ በእርስ ጦርነቱ እየጋለ ይገኛል ብለዋል ። ቡድኑ እኤአ በ2012 ከአልቃይዳ ጋር የስትራቴጂ አንድነት ከፈጠረ በኋላ በአመራሩ ውስጥ የትግል ሥልቱን አካሄድ በተመለከተ ክፍፍል በመፈጠሩ አልሻባብ የአለም አቀፍ ጂሃዲስቶችና የአገር ውስጥ የእስልምና ተዋጊዎች የሚከተሉ ሁለት አንጃዎች ተፈጥረዋል። እንደ ፕሮፌሰር አብዲሰመድ ማብራሪያ በአልሻባብ ቡድን መካከል ክፍፍል መፈጠሩ ለሶማሊያ መንግሥት መልካም አጋጣሚ እንደሚሆን በመጠቆም የክራሪነታቸው ደረጃ አናሳ የሆኑና የአገር አንድነት ተቆርቋሪ የሆኑ ቡድኖችን ወደ ውይይት ለማምጣት እንደሚረዳ ገልጸዋል። የአልሻባብ ቡድን ሲቋቋም ግልጽ የሆነ ዓላማ አስቀምጦ ሳይሆን በዘፈቀደ መሆኑን የጠቀሱት ፕሮፌሰር አብዲሰመድ የሶማሊያ መንግሥት ዕድሉን ተጠቅሞ ለአገሪቱ ተቋርቋሪ የሆኑትን  ቡድን አባላት ለውይይት የማይጋብዝ ከሆነ ጁሃዲስቶቹ ቡድን ሊጠናከሩ ይችላሉ ብለዋል።        በአልሻባብ አባላት መካከል ግልጽ የእርስ በእርስ ጦርነት የተጀመረው የበላይ አመራረ የሆኑት ኢብራሂም ሃጂና ሟሊም ቡርሃን በታጣቂዎች ከተገደሉ በኋላ እንደሆነ ፕሮፌሰር አብዲሰመድን  ጠቅሶ ኦል  አፍሪካ ዶትኮም ዘግቧል ። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
575
የአልሻባብ ተዋጊዎች የተለያዩ ዕጾችና አልኮልን እንደሚጠቀሙ የሚያሳይ ማስረጃ ተገኘ , .._2014. 0 260 195 ; 5; አዲስ  አበባ ፤ መጋቢት 92014 (ዋኢማ) -  በሶማሊያ  የአፍሪካ ሕብረት ተልዕኮ (አሚሶም) እና  የሶማሊያ  ብሔራዊ  ጦር   በሚያደርጉት  የተቀናጀ  ፀረ  አልሻባብ እንቅስቃሴ  ወቅት  በተለያዩ  ይዞታዎቻቸው  ላይ   ከአስልምና  ሃይማኖት  ውጭ  በሆነ  መልኩ   የአልሻባብ  ተዋጊዎች የተለያዩ ዕፆችንና የአልኮል  ውጤቶችን እንደሚጠቀሙ  የሚያሳይ  መረጃ  መገኘቱን  አሚሶም  ገለጸ ። የጥምር  ኋይሉ ባለፈው ሳምንት  በሂራን ክልል  የሚገኘውን  የቡላ ቡርዴ  ከተማ  ነጻ  ባወጣበት  ወቅት በአካባቢው  ተዘባውሮ  ለማየት እንደተቻለው  የአልሻባብ አሸባሪ ተዋጊ ኋይል  የአልኮንናየተለያዩ  የዕፅ  ውጤቶችን  በድብቅ  ሲጠቀሙ  እንደነበር  ለመረዳትተችሏል ።   የሂራን  ክልል   በቁጥጥር  ሥር  ከዋለች በኋላ የሴቶች  አልባሳት  በብዛት  የሚገኙባቸው  ቤቶች መገኘታቸውንና  የሴቶች  እሥር  ቦታ  እንደሆኑ ጥርጣሬ  እንዳለ ተገልጿል ። የቡላ ቦርዴ በአሚሶምና  በሶማሊያ ብሔራዊ  የጦር ሠራዊት  የተቀናጀ  ጥቃት  ነፃ  የወጣች  ስድስተኛዋ ከተማዋ  ስትሆን   በከተማዋ   የሚገኙ  ነዋሪዎች  አልሻባብ  ለሐይማኖታወ  መርህ  እዋጋለሁ  እያለ ይህን  ድርጊት  መፈፀሙ ትልቅ  ምስጢር  እንደሆነባቸው ይናገራሉ ።        ‘     የቡላ  ቡርዴ  ከተማ  የቀድሞ  ኮሚሽነር  አብዲ አሲስ ዱሮው  ሁኔታውን ልብ የሚነካ እንደሆነ በመግለጽ  ተዋጊዎቹ  ወይን መጠጣታቸውና ዕፆችን   በብዛት መጠቀማቸውና  ሴቶችን  መድፈራቸው  የሃገሪቱን  ባህላዊ  እሴቶች  ከጥቅም ውጪ  እንዲሆን  ማድረጋቸውን  ያሳያል ብለዋል። የጥምረቱ  ኋይል አልሻባብ ለስቅላት የሚጠቀምባቸውን  ዛፎች ተዘዋውሮ  የተመለከተ ሲሆን  ያለምንም  ርህራሄ በሕዝብ  ፊት  አስቃቂ ግድያ  የሚፈፀምባቸው  ቦታዎች ፤ ቦንብ  የተቀበረባቸው  የፖሊስ  ጣቢያዎችና  የተለያዩ መንገዶች   የአልሻባብ የፀረ ሕዝብ አመለካከት ውጤቶቹ ናቸው ብለዋል ። የአልሻባብ  ተዋጊዎች   የቡላ ቡርዴ  ከተማን  ለሰባት ዓመት  መያዛቸውንና  ከተማዋ   የመካከለኛ ሶማሊያን  ፤ ያታችኛው  ሸበሌንና  የባኩልን  ክልል የመታገናኝ በመሆኗ   ስትራቴጂካዊ  ጠቀሜታዋ  የጎላ  እንደሆነ ተገልጿል ። የአሚሶም  የጦር  ኋይል  የአልሻባብ አሸባሪ  ኋይልን   ከሶማሊያ   ጠራርጎ  ለማስወጣትና  በሃገሪቱ  ሰላምና መረጋጋትን  ለማስፈን  ጥረት  እያደረገ  ሲሆን   የልዩ  የጦር ኋይሉ   በሌተና ጄነራል  ሲላስ  ኒቲውንግራ  እየተመራ ይገኛል ። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
576
8 የአልሸባብ አሸባሪ ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ , - ; .._2013. 0 260 196 ; 5; አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17 (ዋኢማ) - አልሸባብ የተባለው አሸባሪ ቡድን የውጪ ዜጎችን አፍኖ ከወሰደ በኋላ በገንዘብ ለመደራደር የሚያስችለውን እስትራቴጂ ነድፎ በስፋት መንቀሳቀስ መጀመሩን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የመረጃ ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል አስታወቀ፡፡ ዶሎ በሚገኘው የስደተኞች ካምፕ ውስጥ በአለም የምግብ ፕሮግራም ድርጅትእና በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ውስጥ የሚሰሩ የውጪ ዜጎችን አፍነው ወደ ሶማሊያ ለመውሰድ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ 4 የአልሸባብ አሸባሪ ቡድን አባላት መጋቢት 62005 ዓ.ም ከታጠቁት የጦር መሳሪያና ተሽከርካሪ ጋር በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተገልጿል፡፡ በተካሄደው ክትትልና ምርምራ ሀገር ውስጥ በመግባት ጥናት በማካሄድና የእገታ ተግባሩን በማመቻቸት ስራ ላይ የተሳተፉትን ጨምሮ እስከአሁን ድረስ በቁጥጥር ስር የዋሉት የአሸባሪው ቡድን አባላት ቁጥር 8 ደርሷል። ክትትሉና ምርመራውም ተጠናክሮ የቀጠለ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል ገልጿል፡፡ ከክትትልና ከምርመራ በተገኘው መረጃ መሰረት አልሸባብ የተባለው አሸባሪ ድርጅት በኢትዮጵያና በተለያዩ የጎረቤት ሃገራት በተለያየ ስራ ላይ የተሰማሩ የውጪ ዜጎችን በማፈንና አግቶ በመያዝ ዜጎቻቸው ከታገቱባቸው ሃገራት ጋር በገንዘብ ተደራድሮ ለመልቀቅ የሚያስችለውን አዲስ እስትራቴጂ በመንደፍ በስፋት እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ አልሸባብ በዋናነት በሶማሊያ ህዝብ ድጋፍ እያጣ በመሄዱና በሶማሊያ የሽግግር መንግስት፣ በአሚሶም ሰላም አስከባሪ ኃይልና በጎረቤት ሃገራት ሰራዊት የተቀናጀ እርምጃ ክፉኛ እየተመታ እና እየተዳከመ ሄዷል፡፡ ለአመታት በቁጥጥሩ ስር ከቆየው አብዛኛው ደቡባዊ ሶማሊያ ይዞታው በተለይ ደግሞ በየወሩ በሚሊዮኖች የሚገመት ገቢ ሲያገኝባቸው ከነበሩት እንደ ኪስማዮ ወደብ ከመሳሰሉት አካባቢዎች ጭምር እየለቀቀ ለመውጣት በመገደዱ የተነሳ ለሽብር ተግባር ማስፈጸሚያ የሚጠቀምበት የኢኮኖሚ አቅሙ እየተመናመነ  ነው፡፡ በዚህም ምክንያት የአልሸባብ አሸባሪ ቡድን እየተዳከመ የመጣውን የኢኮኖሚ አቅሙን ለማጠናከር የውጪ ዜጎችን በማፈንና አግቶ በመያዝ በክፍያ ለመልቀቅ የሚያስችለው አዲስ እቅድ በመንደፍ ወደ ተግባር በመግባት እንቅስቃሴ የጀመረ መሆኑን ማረጋገጥ መቻሉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎትና የፌዴራል ፖሊስ የጋራ የጸረ ሽብር ግብረ ኃይል አስታውቋል፡፡ በቁጥጥር ስር የዋሉት የእነዚህ የአሸባሪ ቡድኑ አባላት ምርመራ እንደተጠናቀቀ አግባብ ላለው የህግ አካል የሚቀርብ መሆኑን የጋራ የጸረ−ሽብር ግብረ ኃይሉ በተጨማሪ አስታውቋል፡፡ (ኢሬቴድ)),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
577
የአልቃይዳና አልሸባብ አባል በመሆን በተጠረጠሩ 28 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ , - ; .._2013. 0 260 195 ; 5; አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 112005(ዋኢማ) - በአልሸባብና አልቃይዳ የሽብር ቡድኖች ተሳትፈዋል በሚል የተጠረጠሩ 28 ግለሰቦች ክስ ተመሰረተባቸው። - ; ትናንት በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 4ኛ የወንጀል ችሎት የቀረበው የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው ከተከሳሾቹ መካከልም በሶማሊያ ከሚገኘው አፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሃይል (አሚሶም) ጋር የተዋጉ ይገኛሉ። - ; በሞያሌ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በመግባት የሽብር ቡድን በማቋቋም እንዲሁም በሸሪዓ ህግ የሚተዳደር እስላማዊ መንግስት ለመመስረት ዓላማን በመያዝ በሚሉ ወንጀሎች ተከሰዋል። ከተከሰሱት ግለሰቦች መካከል የአልቃይዳና አልሸባብ የሽብር መረብ የኢትዮጵያ ክንፍ መሪዎች እንደሚገኙበትም የክስ መዝገቡ ያብራራል። - ; ከ28 ተከሳሾች መካከል ትናንት በፍርድ ቤቱ በአካል የቀረቡት 17 መሆናቸውን ኤፍ.ቢ.ሲ ዘገባ ያስረዳል። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
578
ኢትዮጵያ አልሸባብን ለመደምሰስ በሚደረገው ዘመቻ ድጋፍ እንድትሰጥ ጥሪ ቀረበ, .._2011-_28. 0 ; 5; በአዲስ አበባ ህዳር 192004ዋኢማ- የኢጋድ አባል ሀገራት ኢትዮጵያ አልሸባብን ለመደምሰስ በሚደረገው ዘመቻ ድጋፍ እንድትሰጥ ጥሪ አቀረቡ። የተካሄደው 19ኛው የኢጋድ መሪዎችን አስቸኳይ መደበኛ ስብሰባ ተጠናቋል፡፡ የሶማሊያ የጸጥታ ሁኔታ፣ ያልተቋረጠው ኤርትራ ለሽብርተኞች የምታደርገው ድጋፍ እና የሱዳን ሁሉን አቀፍ የሰላም ስምምነት አተገባበር ሂደት የምስራቅ አፍሪካ በይነ-መንግስታት ኢጋድ 19ኛው አስቸኳይ የመሪዎች ጉባኤ ዋንኛ አጀንዳዎች ነበሩ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሊቀመንበርነት በተካሄደው ጉባኤ የአፍሪካ ህብረት ሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት ኮሚሽነር ራምታኔ ላማምብራና የህብረቱ ሊቀመንበር የሶማሊያ ከፍተኛ ተወካይ የቀድሞ የጋና ፕሬዝዳንት ጄሪ ሮሊንግስ ወቅታዊውን የሶማሊያ የጸጥታና ፖለቲካ ሁኔታን አስመልክቶ ለመሪዎቹ ገለጻ አድርገዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ የመከሩት መሪዎቹ ባወጡት የጋራ መግለጫ የኬንያ መከላከያ ሰራዊትና የሶማሊያ ሽግግር መንግስት አሸባሪውን የአልሸባብ ቡድን ለመደምሰስ በጋራ እያካሄዱት ላለው ዘመቻ ኢጋድ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቀዋል፡፡ የሽብር ቡድኑን እስከ መጨረሻው ለምደምሰስ ምቹ አጋጣሚ መፈጠሩን የገለጹት መሪዎቹ ለዚህም የዘመቻው ተሳታፊ የሆኑ ሁሉም አካላት ተልዕኮውን በጥምረት ሊያካሂዱ እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡ የኬንያ መከላከያ ሰራዊት የሶማሊያ ሽግግር መንግስትና የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያ ሰላም ማስከበር ተልዕኮ አሚሶም በጋራ እያካሄዱት ላለው ዘመቻ ኢትዮጵያ ድጋፍ እንድታደርግ መሪዎቹ በጋራ መግለጫቸው ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ኤርትራ ለፅንፈኛ የሽብር ቡድኖች ይበልጥ ደግሞ ለአልሸባብ እያደረገች ባለው እገዛ መቀጠሏን የ19ኛው የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ኢጋድ ጉባኤተኞች ያስታወቁ ሲሆን፤ በዚህ ድርጊቷ የክፍለ አህጉሩን ሰላም ከማወክ እንድትቆጠብም አሳስበዋል፡፡ በኤርትራ በእስር ላይ የሚገኙ የጁቡቲ ዜጎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁም ኢጋድ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን፤ በአዲስ አበባ የተካሄደው ይህ ጉባኤ ደቡብ ሱዳንን የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ኢጋድ ሙሉ አባል አድርጎ መቀበሉን የኤሬቴድ ዘገባን ጠቅሶ ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ዘግቧል። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
579
ጠሚ መለስ አልሸባብን መደገፍ አለም አቀፍ ህግጋትን ከመጣስ ባለፈ የምስራቅ አፍሪካ ህዝቦች ላይ ወንጀል መፈፀም ነው አሉ, .._2012___. 0 299 224 ; 0; 5; አዲስ አበባ፤ የካቲት 172004 (ዋኢማ) - ጠቅላይ ሚስትር መለስ ዜናዊ የሶማሊያ ቀውስ መነሻ የፖለቲካ ቀውስ ነው ብለዋል ለለንደን የሶማሊያ አለም አቀፍ ጉባኤ ተሳታፊዎች ባሰሙት ንግግር፡፡ የዚህ ቀውስ መፍትሄ ያለውም በፖለቲካዊ ሂደት ነው ያሉት አቶ መለስ በተለይ እራሳቸው ሶማሊያዊያኑ በቅርበት መነጋገራቸው ያለውን ፋይዳ በጋሮዌ 1 እና 2 ጉባዔዎች መመልከት እንደተቻለ ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሁን በሶማሊያ መረጋጋት እንዲሰፍን የአፍሪካ ሀገራት መስዋዕትነት እየከፈሉ መሆናቸውን ለጉባኤው ተሳታፊዎች ገልፀዋል፡፡ አልሸባብን በአንድም ሆነ በሌላ መልኩ መደገፍ የተባበሩት መንግስታት ውሳኔዎችና አለም አቀፍ ህግጋትን መጣስ ብቻ ሳይሆን በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ህዝቦች መልካም ህይወት ላይ ጥቃት መሰንዘር መሆኑን አለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊገነዘበው ይገባልም ነው ያሉት አቶ መለስ፡፡ የሶማሊያ የሽግግር መንግስት ወታደሮችና የኢትዮጵያ ሰራዊት አልሸባብን በባይ እና ቦኮ አካባቢ ድል በማድረግ ባይዶዋን ነፃ አውጥተዋል፡፡ ባይዶዋ ለአልሸባብ የምልመላና የገንዘብ ማዕከል ስለነበር ድሉ በፀረ ሽብር እንቅስቃሴው ትልቅ ውጤት ይኖረዋልም ብለዋል፡፡ የአካባቢው ነዋሪዎች ለጥምር ሰራዊቱ የሰጡት ድጋፍና ባይዶዋ ነፃ ስትወጣ በ10 ሺዎች አደባባይ ወጥተው ደስታቸውን መግለፃቸው ሶማሊያውያን የአልሸባብ በደል ምን ያህል እንዳስመረራቸው የሚያስረግጥ ነው፡፡ ሰላም አስከባሪው አሚሶም በሞቃዲሾ፣ ኬኒያና፣ ኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ከሶማሊያ ወንድሞቻቸው ጋር ተሰልፈው ያስመዘገቡት ውጤት አፍሪካውያንና የቀጠናው ሀገራት ሶማሊያ አልሸባብን ድል በማድረግ ወደ መረጋጋት እንድትመጣ ያላቸውን ድጋፍና እየከፈሉ ያለውን መስዋዕትነት የሚያሳይ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ አለም አቀፉ ማህበረሰብ በሱማሊያ ጉዳይ ላይ ተመሳሳይ አቋም እየያዘ መምጣቱ በወቅቱ ያለው አንፃራዊ መረጋጋትን ለማጠናከር አጋዥ ነው ብለዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ጥበቃ ምክር ቤት የሶማሊያ ሰላም አስከባሪን ለማጠናከር በሙሉ ድምፁ ውሳኔ ማስተላለፉ ይህን የሚያንፀባርቅ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አለም አቀፉ ማህበረሰብ ከአልቃኢዳና ከሽብር ጋር በተያያዘ ያለው አቋም ወጥ ሊሆን እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ የለንደኑ አለም አቀፍ የሶማሊያ ጉባኤ በዋናነት ሰብአዊ ድጋፍን ለማስፋፋት የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪን ለማጠናከርና የተደራጀ አለም አቀፍ ድጋፍ ለሶማሊያዊያን አንድነት ለመስጠት በመስማማት ተጠናቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊም በጉባዔው ላይ ተሳትፈው የካቲት 162004 ዓ.ም ማለዳ አዲስ አበባ መግባታቸውን ኢሬቴድ ዘግቧል፡፡),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
580
 ኢትዮጵያ የአልሸባብን የሽብር ጥቃት ለማስቆም ጥረቷን እንደምትቀል ገለፀች, . አልሸባብ በአካባው የሚያደርሰውን የሽብር ጥቃት ለማስቆም ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ገለጸ፡፡ አልሸባብ በኬንያ ዌስት ጌት የገበያ ማዕከል ያደረሰውን ጥቃት በኬንያውያን ላይ ብቻ ሣይሆን በኢትዮጵያ ህዝብና በመላው ዓለም እንደተፈጸመ በመቁጠር ኢትዮጵያ ማውገዟን በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ የሠጡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳር ዲና ሙፍቲ ተናግረዋል፡፡ በዌስት ጌት የገበያ ማዕከል በአሸባሪዎች ታግተው የነበሩ ሁለት ኢትዮጵያውያን ያለምንም ችግር መውጣታቸውን በአገሪቱ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ እንደሚያስረዳ አምባሳደር ዲና ገልጸዋል፡፡ ውጭ ጉዳይ በመግለጫው 68ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጉባዔም ኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጥቅሞቿን ለማስጠበቅ ንቁ ተሳትፎ ያደረገችበት መሆኑን አስታውቋል፡፡ በቀጣይ አመት የአውሮፓ ህብረት ሊቀመንበር የምትሆነው አገር ሉቲንያ በኢትዮጵያ ኤምባሲ የመክፈት ፍላጎት እንዳላት ከኒውዮርክ ጉባዔ ጎን ለጎን በተደረገ የሁለትዮሽ ግንኙነት ገልጻለች ነው ያሉት አምባሳደሩ፡፡ የዓለም አቀፍ ወንጀለኞች ፍርድ ቤት () በአፍሪካ መሪዎች ላይ የሚመሰርተው ክስ ከህጋዊነት ይልቅ ፖለቲካዊ ይዘት ያለው ውንጀላ በመሆኑ ኢትዮጵያ አፍሪካ በራሷ የፍትሕ ተቋማት እንድትዳኝ  እንደምትሰራም  ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በአሜሪካ በሚካሄድ የንግድ ኢንቨስትመንት ፎረም እና የንግድ ትርዒት ላይም 87 አባላት ያሉት የግሉን የንግድ ዘርፍ ያሳተፈ ልዑክ ወደ አገሪቱ እንደሚያመራም ታውቋል፡፡),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
581
 በአልሻባብ ውስጥ የእርስ በእርስ ጦርነት መጀመሩ ተገለጸ , በእስልምና አክራሪነቱ በሚታወቀውና በተለያዩ የሽበር ጥቃቶች በተሰማራው የአልሻባብ ቡድን ውስጥ የእርስ በእርስ ጦርነት መጀመሩ ተገለጸ ።   ለግጭቱ መፈጠር ዋናው ምክንያት በቡድን ውስጥ ያለው የሥልጣን ሽኩቻ እንደሆነ በኬኒያታ ዩኒቨርስቲ  የታሪክና የፓለቲካ ሳይንስ ፕሮፌሰር የሆኑት  አብዲዋሃብ  ሼክ አብዲሠመድ  ገልጸዋል ።      ፕሮፌሰር አብዲሠመድ ለአይ.ፒ.ኤስ እንደተናገሩት በታጣቂ ቡድኑ ውስጥ የፖለቲካዊ  ርዕዮተ ዓለም ልዩነት በመኖሩ ቡድኑ ወደ ብዙ ትንንሽ ቡድኖች እየተለወጠና የእርስ በእርስ ጦርነቱ እየጋለ ይገኛል ብለዋል ። ቡድኑ እኤአ በ2012 ከአልቃይዳ ጋር የስትራቴጂ አንድነት ከፈጠረ በኋላ በአመራሩ ውስጥ የትግል ሥልቱን አካሄድ በተመለከተ ክፍፍል በመፈጠሩ አልሻባብ የአለም አቀፍ ጂሃዲስቶችና የአገር ውስጥ የእስልምና ተዋጊዎች የሚከተሉ ሁለት አንጃዎች ተፈጥረዋል። እንደ ፕሮፌሰር አብዲሰመድ ማብራሪያ በአልሻባብ ቡድን መካከል ክፍፍል መፈጠሩ ለሶማሊያ መንግሥት መልካም አጋጣሚ እንደሚሆን በመጠቆም የክራሪነታቸው ደረጃ አናሳ የሆኑና የአገር አንድነት ተቆርቋሪ የሆኑ ቡድኖችን ወደ ውይይት ለማምጣት እንደሚረዳ ገልጸዋል። የአልሻባብ ቡድን ሲቋቋም ግልጽ የሆነ ዓላማ አስቀምጦ ሳይሆን በዘፈቀደ መሆኑን የጠቀሱት ፕሮፌሰር አብዲሰመድ የሶማሊያ መንግሥት ዕድሉን ተጠቅሞ ለአገሪቱ ተቋርቋሪ የሆኑትን  ቡድን አባላት ለውይይት የማይጋብዝ ከሆነ ጁሃዲስቶቹ ቡድን ሊጠናከሩ ይችላሉ ብለዋል።        በአልሻባብ አባላት መካከል ግልጽ የእርስ በእርስ ጦርነት የተጀመረው የበላይ አመራረ የሆኑት ኢብራሂም ሃጂና ሟሊም ቡርሃን በታጣቂዎች ከተገደሉ በኋላ እንደሆነ ፕሮፌሰር አብዲሰመድን  ጠቅሶ ኦል  አፍሪካ ዶትኮም ዘግቧል ። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
582
 በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሽብር ጥቃቶች ሊደርሱ ስለሚችሉ ህብረተሰቡ ቅደመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ , አልሸባብ በመባል የሚታወቀው አለም አቀፍ አሸባሪ ቡድን እና በኤርትራ መንግስት እገዛ የሚንቀሳቀሱ የሽብር ቡድኖች በሃገራችን ውስጥ የተለያዩ ስፍራዎች የሽብር ጥቃት ለመፈፀም እየተዘጋጁ መሆናቸውን የሚያሳይ አስተማማኝ መረጃ ያለው መሆኑን የብሄራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎትና  የፌደራል ፖሊስ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ መላው ህብረተሰብና የፀጥታ ሃየሎች ሁኔታውን በንቃት በመከታተል ከፖሊስና የደህንነት ሃይሎች ጋር በትብብር እንዲሰሩም ጥሪውን አስተላለፏል፡፡ በጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ የተላለፈው ይኸው መግለጫ ባለፈው ጥቅምት 3ቀን 2006 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ቦሌ አካባቢ ለሽብር ተግባር ሲሰናዱ በራሳቸው ላይ ባደረሱት አደጋ ህይወታቸው የጠፋ ሁለት የሶማሊያዊያን አሸባሪዎች ጉዳይ ላይ ምርመራ ሲያደረግ መቆየቱን  አስታውሷል፡፡ እነዚህ ሁለት አሸባሪዎች በወቀቱ የኢትዮጵያና የናይጀሪያ  ብሄራዊ ቡድኖች የሚያደርጉትን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር በሚከታተሉ የስፖርት አፍቃሪዎች ላይ አደጋ ለማድረስ ዓላማ  እንደነበራቸው የሚያሳዩ መረጃዎች መገኘታቸውን መግለጫው በተጨማሪ አስታውቋል፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የፀረ ሽብር ግብረሃይሉ የጀመረውን ምርመራ በተጠናከረ መንገድ እያካሄደ መሆኑን ግብረሃይሉ ገልጿል፡፡ በቅርቡ በአዲስ አበባ እና በሌሎች የክልል ከተሞችና አካባቢዎች በሁለት አቅጣጫ የተመራና ተመሳሳይ ዓላማና ቅንጅት ያለው የሽብር ጥቃት ዝግጅት መኖሩን የሚመለከት አስተማማኝ መረጃ ማግኝቱን የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ የመረጃ ክፍል ይፋ ባደረገው መግለጫ አስታውቋል፡፡ የሽብር ጥቃት ዝግጅቶቹ ጠንሳሾች አሸባሪው የአልሸባብ  ቡድን እና የኤርትራ መንግስት ያሰማራቸው አሸባሪዎች መሆናቸውን የፀረ ሽብር ግብረ ሃይሉ በመግለጫው አስታውቆ የአሸባሪዎች አላማም በሽብር ጥቃቶች የሀገሪቱን ሰላምና መረጋጋትን በማናጋት የልማት ግስጋሴዎች ማደናቀፍ መሆኑን ግብር ሃይሉ ገልጿል፡፡ በህብርተሰቡ ላይ አሰቃቂ ጉዳት ሊያስከትል የሚችለውን ይህን እኩይ የሽብር ጥቃት ዝግጅት ተግባራዊ ሳይሆን ለማምከን በሚደረገው ጥረት ላይም መላው ህዝብና የፀጥታ ሀይሎች እንደወትሮው በመተባበር ንቁ ክትትልና ተሳትፎ በማድረግ የድርሻቸውን እንዲወጡም የፀረ ሽብር ግብር ሀይሉ አበክሮ ጠይቋል፡፡ በመሆኑም ህዝብ በሚዝናናባቸው ስፍራዎች የሚሰሩ ዜጎች ከወትሮው የተለየ አጠራጣሪ ሁኔታዎችና ግለሰቦች በገጠሟቸው ግዜ በአካባቢያቸው ላሉ የፖሊስና የጸጥታ ሀይሎች በፍጥነት እንዲያሳውቁም የጸረ ሽብር ግብረ ሀይሉ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በተጨማሪም ሆቴሎቻቸውንና መኖሪያ ቤታቸውን የሚያከራዩ ባለንብረቶችና ባለ ይዞታዎች  በተለይ የውጭ ሀገር ዜጎችንና የማያውቋቸውን ኢትዮጵውያንን አድራሻ በአግባቡ መዝግበው በመያዝ መረጃን ለሚመለከተው አካል የማሳወቅ የህግ ግዴታ እንዳለባቸው መግለጫው በጥብቅ አስጠንቅቋል፡፡ በተመሳሳይ መኪናዎቻቸውን የሚያከራዩ ግለሰቦች ፣ድርጅቶችና የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ባለታክሲዎች የደበኞቻቸውን ማንነት የሚገልጽ ሙሉ መረጃ የመያዝና የማሳወቅ እንዲሁም የሚጭኗቸውን ማናቸውንም ዕቃዎች የማወቅ ግዴታም ያለባቸው መሆኑን የጸረ ሽብር ግብረ ሀይሉ አስታውቋል፡፡ ህብረተሰቡ አጠራጣሪ ሁኔታዎች ሲያጋጥመው ሁኔታውን በአቅራቢያው ላሉ የፖሊስና የፀጥታ ሀይሎች እንዲያሳውቁም አሳስቧል፡፡ እንደ ኢሬቴድ ዘገባ በየአካባቢው በሚገኙ የፍተሻ ኬላዎች ላይ የሚሰሩ የፍተሻ ስራተኞች ተግባራቸውን ከወትሮ በተለየ ጥንቃቄ ና አትኩሮት ማከናወን እንዳለባቸውም የፀረ ሽብር ግብረ ሀይሉ አስታውቋል፡፡ ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
583
ሁለት የአልሻባብ ተዋጊዎች በማዕከላዊ ሶማሊያ መያዛቸው ተገለጸ , .._2014. 0 258 197 ; 5; አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 12006 (ዋኢማ) - የሁዱር  ከተማ ገዥ ሞሃመድ ሟሊም ማክሰኞ ዕለት  ለአገር  ውስጥ ሚዲያ እንደገለጹት  የሶማሊያ ብሔራዊ ጦር ከአሚሶም  ጋር  በመቀናጀት በፈጸመው ጥቃት  በከተማዋ  መውጫ አካባቢ  ሁለት የአልሻባብን  ተዋጊዎችን  መያዛቸውን  ገልጸዋል ። በተያዙት ሁለት የአልሻባብ ተዋጊዎች ላይ  ጥልቅ ምርመራ እየተደረገ  መሆኑን የጠቆሙት ሞሃመድ ሟሊም ከሲቪል ማህበረሰቡ የነጠቁትን ምግብ መልሰው ለህብረተሰቡ  ማከፋፈላቸውን  ገልጸዋል ። እንደ  ሞሃመድ ሟሊም ባስተላለፉት መልዕከት  በባኩል ክልል የሚገኙት የአልሻባብ ተዋጊዎችን በብዛት  በቁጥጥር ሥር  እንደሚያውሉ  እየዛቱ  ይገኛሉ ። የአልሻባብ  ተዋጊዎች  እየተካሄደ  ባለው የጥቃት ዘመቻ  በቁጥጥር ሥር  ከመዋላቸው በፊት  በሰላም እጃቸውን  ሠጥተው  በሶማሊያ  መንግሥት ውስጥ  የራሳቸውን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል ። በባኩል  ክልል  የምትገኘው  የሁዱር ከተማ   በአልሻባብ   ይዞታነት  ለአንድ  ዓመት ከቆየች  በኋላ ባለፈው ወር  በሶማሊያ ፈደራል  መንግሥት  በቁጥጥር  ሥር ውላለች ። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
584
በአዲስ አበባ የአልሸባብን የሽብር ተልዕኮ ለመፈፀም ሲዘጋጅ የነበረ ግለስብ ተያዘ, - ; .._2014. 0 260 195 ; 5; አዲስ አበባ ግንቦት 272006 (ዋኢማ) - በአዲስ አበባ የአልሸባብን የሽብር ተልዕኮ ለመፈፀም ሲዘጋጅ የነበረ ግለስብ ተያዘ። የብሄራዊ ደህንነትና መረጃ አገልግሎትና  የፌደራል ፖሊስ የጋራ የፀረ ሽብር ግብረ ሃይል እንዳስታወቀው ግለሰቡ በከተማዋ የሽብር ጥቃት ለማድረስ የሚያስችል ዝግጅት ሲያድርግ እጅ ከፍንጅ ተይዟል። - ; ግለሰቡ በኢትዮጵያ የሽብር ጥቃት እንዲፈፅም በአልሸባብ ተመልምሎ የተላከ መሆኑን ነው ያስታወቀው። ህብርተሰቡ አጠራጣሪ እንቅስቃሴዎችን ሲመለከት ለሚመለከተው አካል በፍጥነት ኢንዲያሳውቅም ግብረ ሀይሉ ጠይቋል። - ; ኢትዮጵያ በሶማሊያ ሰላም ለማምጣት በአፍሪካ ህብረት በኩል ወደ አገሪቱ ጦሯን መላኳን ተከትሎ አሸባሪ ቡድኑ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ሲዝት ቆይቷል። አልሸባብ የኢትዮጵያ ጦር በሶማሊያ እያደረሰበት ያለውን ሽንፈትና ውርደት ለማካካስ በኢትዮጵያ ዜጎችና ጥቅሞች ላይ ጥቃት የመፈፀም ፍላጎት እንዳለው ቡድኑ አመልክቷል። - ; ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ በአዲስ አበባ የሽብር ጥቃት ለመፈፀም አቅዶ ሲንቀሳቀስም መክሸፉ የሚታወስ ነው። የፀረ ሽብር ግብረ ሀይሉ እንዳስታውቀው አሁን በተያዘው ግለሰብ ላይ ተገቢው ምርመራ እየተካሄደ ነው። (ኤፍ.ቢ.ሲ.) ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
585
አልሻባብ ለሶማሊያ ስጋት መሆኑ እጅግ እየቀነሰ ነው - አምባሳደር አብዲሰላም, - ; .._2014_23. 0 257 193 ; 5; አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 132007 (ዋኢማ) - አሸባሪው የአልሻባብ ቡድን ለሶማሊያ ሰላም ስጋት መሆኑ እጅግ እየቀነሰ መምጣቱን በኢትዮጵያ የሶማሊያ አምባሳደር አብዲሰላም ሙሐመድ ገለጹ። - ; አምበሳደሩ ከዋኢማ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳሉት አልሸባብ በአሚሶምና ሶማሊያ መከላከያ ሰራዊት በደረሰበት የጋራ ጥቃትና በአመራሩ ውስጥ በተፈጠረ ልዩነት ምክንያት ለቀጠናውም ሆነ ለሶማሊያ መሰረታዊ ስጋት መሆኑ አብቅቶለታል። - ; ይህ ሲባል አልሸባብ አለቀለት ማለት አይደለም ያሉት አምባሳደሩ የሽብር ቡድኑ ጠቅሎ ከአካበቢውና ከአገሪቱ እንዲወጣና እንዲከስም አሁንም ቀጣይነት ያለው የተባበረ ክንድ ያስፈልጋል ብለዋል። አልሸባብ እንደ ወታደራዊና ፖለቲካዊ ድርጅት መሆኑ ቀርቶ ተራ አሸባሪ ቡድን ሆኗል ያሉት አምባሳደሩ በሶማሊያ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ የሚቆጣጠረው ቀጠና እንደሌለ አብራርተዋ። - ; ህዝብን በማሸበርና ፈንጂ በማፈንዳት በሶማልያ ውስጥ ትቶት ያለፈውን የጦርነት ጠባሳና የስነ ልቦና ችግር በየደረጃው ለመቅረፍና አሸባሪ ቡድኑን ከህዝብ ለመነጠል በአገር አቀፍ ደረጃ ያላሳለሰ ጥረት እየተካሄደ መሆኑን ተናግረዋል። - ; እንደ አምባሳደሩ ገለጻ ለ25 ዓመታት በጦርነት ውስጥ የነበረችውን ሶማሊያን ሙሉ ለሙሉ በስነ ልቦና እንዲሁም በመሰረተ ልማት አውታሮች መልሶ ለመጠገንና ሌሎች ፖለቲካዊ ስራዎችን ለማከናወን አሁንም የዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብና የሶማሊያውያን ዲያስፖራ ድጋፍና ክትትል ወሳኝ ነው። - ; ሶማሊያ ጠንካራና አሰሪ የሆነ የፌደራል ስርዓት በመገንባት ላይ ናት ያሉት አምባሳደር አብዲሰላም የሶማሊያ የደህንነትና የመከላከያ ኃይሎች ሰላምንና ጸጥታን በማስጠበቅ ረገድ ኃላፊነታቸውን በብቃት እየተወጡ መሆናቸውን ተናግረዋል። - ; የህዝብ አስተዳደርና ሌሎች መንግስታዊ አካላት ከአሸባሪው አልሻባብ ሙሉ በሙሉ ነጻ በወጡ አካባቢዎች በአግባቡና በተደራጀ ሁኔታ ህዝባዊ አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውንም አምባሳደሩ ተናግረዋ። - ; የሶማሊያና የኢትዮጵያን ሁለትዮሽ ግንኙነት በተመለከተ አምባሳደሩ ሲናገሩ ሁለቱ አገራት ከ11 በላይ የሰላምና ጸጠታ፣የልማት፣ኢንቨስትመንት፣ሲቪል አቨይሽን፣ ትምህርትና ሌሎች ስምምነቶችን በጋራ ለመስራት መፈራረማቸውን አምባሳደሩ ተናግረዋል። - ; ኢትዮጵያ በዚህ አመት ብቻ ለ150 የሶማሊያ ተማሪዎች የትምህርት እድል መስጠትዋ ለኛ ያላት ልባዊ ድጋፍ አንዱ ምሳሌ ነው ሲሉ አምባሳደሩ አስረድተዋል። - ; “ኢትዮጵያውን ወንድሞቻችን በደማቸው እኛን የሰላም አየርና ብሩህ ተስፋ እንድንኖር የማይረሳ ታሪክ ሰርተዋል። ባለን ግንኙነትም በጣም ደስተኞች ነን ብለዋል’’ ሲሉ አምባሳደሩ ተናግረዋል። - ; በመጨረሻም አምባሳደሩ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እስካሁን ለሶማሊያ ላደረገው ድጋፍ  ከልብ አመስግነው ድጋፋቸውንም አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። ),
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
586
አሜሪካ በሶማሊያ አልሻባብ ይዞታዎች ላይ ጥቃት መቀጠሏ ተሰማ (ኢሳት ዲሲ–ጥር 13/2011)የአሜሪካ መንግስት በሶማሊያ በአልሻባብ ይዞታዎች ላይ የሚያደርሰውን የአየር ጥቃት አጠናክሮ መቀጠሉ ታወቀ። በሳምንቱ መጨረሻ በአልሻባብ ላይ በተሰነዘረ የአየር ጥቃት 52 ታጣቂዎች ተገድለዋል። አሜሪካ ባሳለፍነው የምዕራባውያኑ ዓመት 2018 ብቻ 47 የአየር ጥቃት ማድረሷም ተመልክቷል። አልሻባብ ባለፈው ሳምንት በኬንያ ናይሮቢ በዘመናዊ ሆቴል ላይ እንዲሁም በመቋደሾ በወታደሮች ካምፕ ላይ በተሰነዘረው ጥቃት በአጠቃላይ 30 ያህል ሰዎች መገደላቸው ታውቋል። ይህ የሶማሊያ ጽንፈኛ ሃይል በመኪና ሲጓጓዙ በነበሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች ላይም በተመሳሳይ ጥቃት በማድረስ ቁጥራቸው ያልታወቁ ወታደሮች መሞታቸው ተመልክቷል። አልጀዚራ እንደዘገበው አልሻባብ በሞቃድሽ በሶማሊያ ወታደሮች ካምፕ ላይ ጥቃት ሰንዝሮ 8 ወታደሮችን ገድሏል። አልሽባብ የገደልኩት 15 ነው ሲል መግለጫ ሰቷል። አሜሪካ ለአልሽባብ የሰሞኑ እንቅስቃሴ በሰጠችው የአየር ጥቃት አጸፋ ባለፈው ቅዳሜ 52 የአልሻባብ ታጣቂዎች ተገድለዋል። የአሜሪካ የአፍሪካ ዕዝ እንዳስታወቀው የአየር ጥቃቱ የተፈጸመው የሶማሊያ ማዕከላዊ ጁባ ግዛት ጂሊብ በተባለ ቦታ ሲሆን 52 የአልሻባብ ወታደሮች ተገድለዋል። የጁባ ላንድ አስተዳደር የጸጥታ ሃላፊ አብዲልረሺድ ሐሰን አብዲኑር ለመንግስታዊ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ በአልሻባብ ላይ በተሰነዘረው ጥቃት የሞቱት የአልሻባብ ታጣቂዎች ቁጥር 73 እንደሆነም ገልጸዋል። አሜሪካ በሶማሊያ የአልሻባብ ይዞታዎች ላይ እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ2017 ጀምሮ እንደገና የአየር ጥቃት የቀጠለች ሲሆን ይህም ከግዜ ወደግዜ እየተጠናከረ መሄዱ ተመልክቷል። ባለፈው ዓመት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2018 ብቻ 47 የአየር ጥቃት በአልሻባብ ይዞታ ላይ መፈጸሟም ይፋ ሆኗል። ኢትዮጵያ 66 የአልሻባብ ታጣቂዎችን መግደሏን አስታውቃለች። በሶማሊያ ግዛት ውስጥ የሚንቀሳቀሰው አልሻባብ ደቡባዊን የሃገሪቱን ገጠራማ ክፍል እና ማዕከላዊውን ክፍል ይቆጣጠራል።
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
587
የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በአልሻባብ ላይ ጥቃት ሰነዘረ (ኢሳት ዲሲ–ጥር 13/2011)የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በአልሻባብ ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ማድረሱን መንግስት አስታወቀ። አልሻባብ 50 የኢትዮጵያን መንግስት ወታደሮች ገደልኩ ባለ ማግስት የወጣው የኢትዮጵያ መንግስት መግለጫ 66 የአልሻባብ ወታደሮች መገደላቸውን ያትታል። ከሶማሊያ መንግስት ጦር ጋር በጥምረት ተካሄደ በተባለው በዚሁ ጥቃት ከኢትዮጵያ መንግስት ወታደሮች በኩል የደረሰው ጉዳት አልተገለጸም። አልሸባብ ገደልኳቸው ስላላቸው የኢትዮጵያ ወታደሮችንም በተመለከተ ምላሽ አልሰጠም። አሜሪካንም በአልሸባብ ላይ ጥቃት መፈጸሟን አስታውቃለች። ባለፈው ዓርብ አንድ የሶማሊያ የፕሬስ ውጤት የአልሻባብ ኮማንደርን ጠቅሶ ከፍተኛ ኪሳራ በኢትዮጵያ ሰራዊት ላይ ማድረሱን ዘግቦ ነበር። በዚሁ የፕሬስ ውጤት ላይ እንደተመለከተው አልሻባብ ወደ ባይደዋ እያመራ የነበረና አራት አጀብ ወታደራዊ ኦራል ተሽከርካሪዎች የሚገኙበትን የኢትዮጵያ ሰራዊት በደፈጣ አጥቅቶ 50 ወታደሮች ተገድለዋል። ሁለቱ ተሽከርካሪዎች ወድመዋል። ዘገባውን በሌሎች የመገናኛ ብዙሃን ላይ ማረጋገጥ ባለመቻሉ የመረጃውን እውነተነኝነት ለማወቅ አስቸጋሪ አድርጎት ነበር። በወቅቱ የሰላም አሰከባሪው ዘመቻ አሚሶምም ሆነ የኢትዮጵያ ሰራዊት በአልሻባብ ጉዳት አደረስኩ በተሰኘው መረጃ ላይ ማስተባበያም ማረጋገጫም ሳይሰጡ ቀርተዋል። በትላንትናው ዕለት ግን የኢትዮጵያ መንግስት አልሸባብ ላይ ጠንካራ ምት ሰነዘርኩ የሚል መግለጫ ሰቷል። ከሶማሊያ መንግስት ጦር ጋር በጥምረት በወሰድኩት ርምጃ በአልሸባብ ሃይል ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሻለሁ የሚለው መግለጫው በቪዲዮ ምስል ተደግፎ የወጣ ነበር። የኢትዮጵያ መንግስት በአልሸባብ ላይ በተወሰደው ርምጃ 66 ታጣቂዎቹ መገደላቸውንም ገልጿል። ዓርብ ዕለት አልሸባብ አደረስኩ ስላለው ጥቃት የትላንቱ የኢትዮጵያ መንግስት የሰጠው ምላሽ የአልሸባብ የጥቃት ሙከራን በማክሸፍ አከርካሪውን ሰብረን መልሰነዋል የሚል ነው። በሁለቱ ወገኖች በኩል የሚቀርበውን መረጃ በሶስተኛ ወገን ማረጋገጫ አልተሰጠውም። በተያያዘ ዜናም አሜሪካ አልሸባብ ላይ የአየር ላይ ጥቃት መሰንዘሯ ተገልጿል።
[ 11 ]
[ "የአልሸባ የሽብር ጥቃት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስለ ተወሰዱ እርምጃወች የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለ አልሸባ የሽብር ጥቃትና ስላሰከተለው ጉዳት, ጥቃቶች ስለተፈጸሙባቸው አካባቢወች, አልሸባብን ለመደምሰስ ስለሚደረገው ዘመቻና ጥንቃቄወች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚወች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ስለ ሌሎች የሽብር ጥቃቶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
588
ሉሲ /ድንቅነሽ/ ማናት? ከየትስ መጣች? የሉሲ ዝርያ የሆነው የአውስትራሎፒቲከስ አፋር አንሲስ ቤተሰብ በስፋት የተገኙት በአፋር ክልል ሃዳር አካባቢ ነው፡፡ እ.ኤ.አ. በ1974 ዓ.ም. ፈረንሳዊው ማውረስ ታይብና አሜሪካዊው ዶናልድ ጆሀንሰን አስደናቂ የሆነውን በከፊል ምሉዕ የሆነውን የሉሲን ቅሪተ አካል አዋሽ ወንዝ አቅራቢያ በሚገኘው በሀዳር አገኙ፡፡ በግኝቱ የፊት ክንድ አጥንትን በማየት የሰው ዘር እንደሆነ ለዩ፡፡ በዚሁ ፍለጋና ዳሰሳም አያሌ መቶዎች የተሰባበሩ አጥንቶች ተገኝተዋል፡፡ ከግኝቶቹ 4ዐ% ያህሉ ነጠላውን የሰው ዘር ቅሪተ አካል ያላቸው ናቸው፡፡ ከዚህ ውስጥ ሉሲ ቆማ ትራመድ የነበረች ከተገኙት ቅሪተ አካሎች ሁሉ ምልክተ ልትሆን የምትችል የሰው ዝርያ ያላት ቅሪተ አካል መሆኗ ተረጋገጠ፡፡ 2.8 ሚሊዮን ዓመት ያስቆጠረና አዲስ ምዕራፍ የከፈተ የቅደመ ሰው ዘር ግኝት ሀገራችን ኢትዮጵያ የቀደምት የሰው ዘር መገኛ መሆኑኗ ይታወቃል፡፡ ለዚህም ማሳያ እ.ኤ.አ 1974 የሉሲ (ድንቅነሽ) ፣ 2009 የአርዲ እንዲሁም በ1997 ሆሞሳፒያን ኢዳልቱ (እ.ኤ.አ) ቅሪተ አካላት መገኘታቸው ከብዙ ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ የቅድመ የሰው ዘር አመጣጥ ጥናት ሳይንስ (የፔሌአንትሮፖሎጂ) በርካታ የቀደምት የሰው ዘር ባህሪታትና ዓይነት በየወቅቱ በሚገኙ ግኝቶች አማካኝነት ሳይንስዊ ጥያቄዎችን እየመለሰ የመጣ ቢሆንም አሁንም በጥናትና ምርምሩ ዘርፍ ያልተመለሱ በርካታ የቅድመ ሰው ዘር አመጣጥ ጥያቄዎችን በተወሰነ ደረጃ መመለስ አዳጋች ሆኖ ነበር፡፡ ከነዚህ ሳይንሳዊ ጥያቄዎች መካከል ከሉሲ ዝርያዎች (አውስራሎፒቲከስ አፋረንሲስ) በኃላ የመጡት ማለትም ከ3 ሚሊዮን እሰከ 2.5 ሚሊዮን መካካል ያሉት የቀደምት ሰው ዘር ዝርያዎች አይነትና ባህሪያት እንዲሁም የመጀመሪያው የሆሞ ሰው ዘር ዕድሜ አወዛጋቢና የታመነበትም ዕድሜ በ2.4 ሚሊዮን ዓመት ላይ ተወስኖ ነበር፡፡ በኢትዮጵያዊና በአሜሪካውያን ተመራማሪዎች የተገኘው አዲሱ ግኝት ታዲያ ይህን የመጀመሪያውን የሆሞ የቅደመ ሰው ዘር እድሜ ይታመንበት ከነበረውን የጊዜ አስተሳሰብን የቀየረና በ400,000 ዓመት ወደኋላ የመለሰ ነው፡፡ ግኝቱ የታችኛው ከፊል መንጋጋ ክፍል ሲሆን በስነ-ሕይወት ምድብ ጂነስ ሆሞ (Genus Homo) መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ ይህ ቅሪተ አካል የጥናት ቡድኑ አባል ሆነውና በአሜሪካን አገር አሪዞና ስቴት ዩንቨርስቲ የዶክትሬት ትምህርቱን እየተከታተለ በሚገኘውና የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን ሠራተኛ በሆነው ቻላቸው መስፍን እ.ኤ.አ በ2013 ላይ በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በታችኛው የአዋሽ ሸለቆ ሌዲ ገራሮ በሚባል የፔሌንቶሎጂ መካነ-ቅርስ ስፍራ ተገኝቷል፡፡ እንደ ጥናት ቡድኑ አባልና በአሜሪካ አሪዞና ስቴት ዩንቨርስቲ ተመራማሪ የሆኑት ዶክተር ዊሊያም ኪምብል አስተያየት መሰረት፤ ግኝቱ በሉሲ ወይም ድንቅነሽና በሆሞ የቀደምት ሰው ዝርያዎች መካከል የነበረውን የዝግመተ ለውጥ ጥናት ክፍተት የሚያጠብ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በአጠቃላይ ይህ ግኝት ኢትዮጵያን የቀደምት ሰው ዘር የአመጣጥ ታሪክና ስፍራ ላይ ያላትን ቀዳሚ ቦታ በድጋሚ የሚያረጋግጥ ሊሆን ችሏል፡፡
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
589
ሉሲ/ድንቅነሽ/ አፍሪቃዊ ጥንተ - መሰረት በኢትዮጵያ ሰምጥ ሸለቆ አፋር ሀዳር በተባለ ቦታ በምርምር የተጘነዉ «ድንቅነሽ» ወይም «ሉሲ» ቅሬተ አካል ላለፉት አርባ ዓመታት የሰዉ ልጆችን አመጣጥ የሚደረገዉ ምርምር በማገዝ ረገድ ወደር አልተጘኔለትም ። 3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዓመት እድሜ ያስቆጠረዉን ይህን ቅሬተ አካል በተመለከተ የዶቼ ቬለዉ ማንተጋፍቶት ስለሽ ያዘጋጀዉን ፀሐይ ጫኔ እንደሚከተለዉ ታቀርበዋለች። ድንቅ ነሽ Jump to navigationJump to search Lucy Mexico.jpg ድንቅነሽ በኢትዮጵያ የተገኘች በሳይንስ የስዎች አፈጣር ላይ በእድሜ የጥንቱን የያዘች አጽም ናት። የተገኘችውም በአፋር ክልል ውስጥ ነው። በመላው አለም የምትታወቅበት ስሟ ደግሞ Lucy ይባላል። ሉሲ የተገኘችው በታዋቂዎቹ ሳይንቲስቶች ዶናልድ ጆሃንሰን እና ይቬስ ካፐንስ ነው።
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
590
ሳይንቲስቶች ወደ አገሯ የተመለሰችውን ሉሲ እውነተኝነት አረጋገጡ ከ5 አመታት ቆይታ ወደ አገሯ ሚያዝያ 23/2005 ዓ/ም የተመለሰችው ሉሲ እውነተኛዋ መሆኗን የዘርፉ ሳይንቲስቶች አረጋገጡ ፡፡ ሉሲ /ድንቅነሽ/ ላለፉት 5 አመታት በአሜሪካ ሂውስተን ፣ ቴክሳስ፣ ሲያትል፣ኒውዮርክና ካሊፎርኒያ ኢትዮጵያን ለመላው ዓለም ስታስተዋውቅ ቆይታ ወደ አገሯ ስትመለስ ተቀይራ /ቅጅዋ/ ተመልሶ ይሆናል የሚል ጥርጣሬ ይነሳ ነበር ፡፡ ይህንን ጉዳይ አስመልክቶ ሉሲን በቅርበት ሲከታተሏት የነበሩት ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ ዶ/ር ዘረሰናይ አለምሰገድ እንዳሉት የሉሲ ቅሪት አካል ዶ/ር ብርሃኔ አስፋው ጨምሮ በሁለት ኢትዮጵያዊያን ሳይንትስቶች እንዲሁም በሁለት አሜሪካዊያን ሳይንትስቶች ማለትም ሉሲን ለመጀመርያ ግዜ በአገኙት በዶ/ር ዶናልድ ጆሃንሰንምና ሉሲ በነበረችበት ሙዚዮም የሚሰሩ /ኩሬተር/ በዶ/ር ዳርክ ቨንቱን ሃዉት እንዲሁም ሉሲ በአገር ውስጥና ዉጪ ኩሬተራ የሆኑት በአቶ አለሙ አድማሱ ከፍተኛ ጥበቃና እንክብካቤ ሲደረግላት መቆየቷን ገልጸዋል፡፡ ሉሲን ከእነዚህ ሰዎች በስተቀር ንክኪ ያልተደረገላት መሆኑንና ገና ስትገኝ ቅሪት አካሎቿ የተሰያሙባቸው ጽሁፎች ሁሉ አብሯት እንዳሉ ዶ/ር ዘረሰናይ አረጋግጠዋል፡፡ ተመራማሪ ዶ/ር ብርሃኔ አስፈው በበኩላቸው ወደ ኢትዮጵያ የመጣችው ሉሲ ትክክለኛዋ ነች ብለዋል፡፡ ሉሲን ለመጀመርያ ግዜ እ.ኤ.አ በ1974 በአገኙት ዶ/ር ዶናልካረል ጆሃንሰንም ሉሲ የኢትዮጵያ መገለጫ የሆነችው ሉሲ ቅሪት አካልዋ ለማንም እንደማይቀየርና ወደ ሀገሯዋ የተመለሰችው ትክክለኛዋ ሉሲ ስለመሆንዋ አረጋግጠዋል፡፡ ሉሲ በነበረችበት ሙዝየም የሚሰሩ /ኩሬተር/ ዶ/ር ዳርክ ቨንቱን ሃውተም በዉልና ስምምነት መሰረት የወሰዱቱን ትክክለኛዋን ሉሲና 148 ልዩ ልዩ ቅርሶች መልሰው ማስረከባቸውን ገልፀዋል፡፡ ከአምስት አመት ቆይታ ወደ አገሯ ሚያዝያ 23/2005 ዓ/ም የተመለሰችው ሉሲ 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዶላር ገቢ አስገብታለች፡፡ ሉሲ 3 ነጥብ 18 ሚሊዮን እድሜ ያላት ሲሆን አንድ ነጥብ 10 ሜትር ቁመት እንደነበራት ይገመታል፡፡ ሉሲ ወደ አሜሪካ የተላከችው ሀምሌ 29 /1999 ዓ/ም ነበር ፡፡ ***********
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
591
ሉሲ የተገኘችበት 40ኛ ዓመት በአሪዞና ዩኒቨርሲቲ ይከበራል በሰው ልጆች አመጣጥ ጥናት መስክ ውስጥ አለማቀፍ ቁልፍ ግኝት እንደሆነች የሚነገርላት ሉሲ (ድንቅነሽ) ቅሬተ-አካል በአፋር ክልል ሃዳር የተባለ አካባቢ በቁፋሮ የተገኘበት 40ኛ ዓመት በያዝነው ወር በአሪዞና ዩኒቨርሲቲ እንደሚከበር ሳይንስ ኒውስ ድረገጽ ዘገበ፡፡ ዶናልድ ጆንሰን እና ቶም ግሬይ በተባሉ አንትሮፖሎጂስቶች እ.ኤ.አ በ1974 የተገኘችውና ከ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን አመታት በፊት በሁለት እግሮቿ ትራመድ የነበረችው ሉሲ፤ የሰው ልጆችን አመጣጥ በተመለከተ ቀደም ብሎ የነበረውን አስተሳሰብ የቀየረችና ኢትዮጵያ የሰው ዘር መገኛ መሆኗን ያረጋገጠች ታላቅ ግኝት መሆኗን ዘገባው አስታውቋል፡፡ ሉሲ ከመገኘቷ በፊት “የሰው ልጆች መገኛ አውሮፓ ነው አፍሪካ?” የሚል ክርክር እንደነበር ያስታወሱት የግኝቱ ባለቤትና በአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ የሰው ልጆች መገኛዎች ኢንስቲቲዩት መስራችና ዳይሬክተር ዶናልድ ጆንሰን፤ የእሷ መገኘት በመስኩ የነበረውን አመለካከት በወሳኝነት እንደቀየረው ለዘ ታይምስ ጋዜጣ ተናግረዋል፡፡ ሉሲ በአንትሮፖሎጂ የጥናት መስክ ቁልፍ ሚና እንዳላት የገለፁት ዶናልድ፤ የሰው ልጆች አመጣጥ ታሪክን የቀየረችው ሉሲ የተገኘችበት 40ኛ ዓመት በዚህ ወር በዩኒቨርሲቲው በሚካሄዱ ውይይቶች እንደሚከበር ጠቁመዋል፡፡
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
592
የቅድመ ሰው ዘሯ ሉሲን ለኢትዮጵያ ሰላምና ፍቅር 24 February 2019 በጋዜጣዉ ሪፓርተር ‹‹ኢትዮጵያዊነት የከበረ ማንነታችን መገለጫ፣ የጀግንነታችን ከፍታና የአንድነታችን ምልክት ነው፤ የሚያምርብን ፍቅርና አብሮነታችን ነው ኢትዮጵያውያን የተሳሰሩና በታሪክ የተቆራኙ ናቸው…›› ይህን ኃይለ ቃል ያስተጋቡት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ‹‹ጉዞ ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር›› የተሰኘው ፕሮጀክትን የካቲት 14 ቀን 2011 ዓ.ም. የሉሲን ቅሪተ አካል ወደ አፋር ስትሸኝ በፓርላማቸው ካሰሙት ዲስኩር የተወሰደ ነው፡፡ የሉሲ ቅሪተ አካል ከሌሎች አገራዊ ባህላዊ ቅርሶች ጋር በመሆን በዘጠኙ ክልሎችና በድሬዳዋ ከተማ በመዘዋወር ለየኅብረተሰቡ በማስጎብኘት ሰላም ፍቅርና አንድነትን ለመስበክ የታለመ ፕሮጀክት ነው፡፡ አፈ ጉባዔ ታገሰ፣ በዲስኩራቸው፣ ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያውያን የአንድ ‹‹የሉሲ ልጆች›› መሆናቸውን በማሳወቅ በአገሪቱ ሰላምና ፍቅር እንዲነግሥ የማድረግ ዓላማን ያነገበ ነው ብለዋል። ይሁን እንጂ በተጓዳኝም በታሪክና በሃይማኖት ተቀባይነት የሌላቸው የአገሪቱን ሰላም የሚፈታተኑ አመለካከቶችን ለማስወገድ ጉዞው ዓይነተኛ መሣሪያ እንደሆነም አፈ ጉባዔው ሳይናገሩ አላለፉም። ‹‹አንድነታችንን የሚፈታተኑትን ዘረኝነትና አግላይነት ተግባራት ልንከላከል ይገባል›› ሲሉም አስረግጠው ተናግረዋል። ‹‹ጉዞ ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር›› ባለፈው ሐሙስ ወደ አፋር ክልል የተጓዘች ሲሆን በቀጣይም ወደ ሌሎች ክልሎች እንደሚደረግና በየክልሎቹ የአምስት ቀናት ቆይታ እንደሚኖራት ታውቋል። ‹‹ሉሲ ኢትዮጵያውያንን ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያውያንን ከዓለም ጋር የምታስተሳስር ገመድ ነች፤›› ያሉት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ሒሩት ካሰው (ዶ/ር) የፕሮጀክቱ ትልም ‹‹ኢትዮጵያውያን ተነጣጥለን ሥራ የማንሠራ ተነጣጥለን መኖር የማንችል መሆናችንንም ለማሳየት ነው፤›› ብለዋል፡፡ ሚኒስትሯ በሉሲ ጉዞ ኢትዮጵያውያንን እርስ በርስ እንዳይለያዩ ያስተሳሰሯቸው ባህላዊ እሴትና ቅርሶችም ሉሲን አጅበው ይጓዛሉ ሲሉ በፓርላማው ገልጸዋል። ሉሲ ከአገር ውስጥ ጉዞዋ በተጨማሪ በኤርትራ፣ ጂቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳንና ሱዳን፣ ኬንያና ኡጋንዳ የሚካሄድ እንደሆነም ተገልጿል፡፡ ጉዞ ሉሲን በጋራ ያዘጋጁት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ የሰላም ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ናቸው። የሉሲ 44ኛ ዓመት ከአርባ አራት ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ በለውጥ ማዕበል ውስጥ ነበረች፡፡ የየካቲት 1966 ዓ.ም. ሕዝባዊ ንቅናቄ ተከትሎ የጦር ኃይሎች፣ የክብር ዘበኛ፣ የፖሊስ ሠራዊትና የብሔራዊ ጦር አስተባባሪ ኮሚቴ ዘውዳዊ ሥርዓቱን መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም. ገረሰሰ፡፡ ሥልጣኑንም ሲጨብጥ የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ተብሎ ተሰየመ፡፡ ታሪክ መመዝገቡም ቀጠለ፡፡ በዚያው ዓመት ቅዳሜ ኅዳር 14 ቀን በእስር ላይ የነበሩትን የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ከፍተኛ የሲቪልና ወታደራዊ ሹማምንትን በመግደል ዓለምን አስደነገጠ፡፡ መርዶው በተነገረ በማግስቱ (ኅዳር 15 ቀን 1967 ዓ.ም.) ዓለምን ያስደመመ፣ የሰው ልጆችን አመጣጥ በተመለከተ ቀደም ሲል የነበረውን አስተሳሰብ የቀየረና ኢትዮጵያ የቅድመ ሰው ዘር መገኛ መሆኗን ያበሰረ አንድ ግኝት በቁፋሮ ተገኘ፡፡ በሳይንሳዊ ስሟ ‹‹አውስትራሎፒቲከስ አፋራንሲስ›› በመባል የምትታወቀውና የ3.2 ሚሊዮን ዓመት ባለዕድሜዋ ሉሲ በአፋር አዋሽ ወንዝ አቅራቢያ ሀዳር በተሰኘ ቦታ የተገኘው ቅሬተ አካሏ አንድ ሜትር ከ10 ሳንቲ ሜትር ቁመት ነበረው። 40 በመቶውን አካል የሚሸፍኑ ቁርጥራጭ ቅሬተ አካላቷም አብረዋት ነበር የተገኙት። ከ44 ዓመት በፊት አሜሪካዊው ዶናልድ ጆንሰንና ፈረንሳዊው ማውረስ ታይብ ቅሬተ አካሏን ካገኙ ከሰዓታት በኋላ ምሽት ላይ አረፍ ብለው ካዳመጡት የ1960ዎቹ የቢትልሶች ዘፈን ‹‹Lucy in the Sky with Diamond›› (በግርድፉ ሲመለስ ሉሲ ባለአልማዛዊው ሰማይ) መጠርያውን ሉሲ እንዳገኘች ይነገርላታል፡፡ ኢትዮጵያ የጥንተ ሰው ዘር መገኛ እንደሆነች ዓለም ያረጋገጠባት ሉሲ በ1999 ዓ.ም. ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴርና የአሜሪካው ሂውስተን የተፈጥሮ ሳይንስ ሙዚየም ባደረጉት ስምምነት መሠረት በአሜሪካ የአምስት ዓመት ቆይታ አድርጋለች፡፡ ሉሲ በሂውስተን፣ ቴክሳስ፣ ሲያትልና ካሊፎርኒያ ተዘዋውራ ከ350 ሺሕ በላይ በሚቆጠሩ ሰዎች መጐብኘቷና 1.5 ሚሊዮን ዶላር ገቢም ለኢትዮጵያ ማስገኘቷ ታውቋል፡፡ ማንይንገረው ሸንቁጥ ‹‹ባለ አከርካሪዎች›› በተሰኘው መጽሐፋቸው፣ በአገርኛ አጠራር ድንቅነሽ የተባለችው ሉሲን እንዲህ ገልጸዋታል፡፡ ሉሲ በቀላል አማርኛ በሁለት እግሯ የምትሄድ ኤፕ (ቺምፓንዚ) መሰል አካል ነች፡፡ የጭንቅላቷ መጠን ከኤፕ ያልተሻለ ሆኖ ሲገኝ በሁለት እግሯ መንቀሳቀሷ ደግሞ ለሰው የተሻለ ቅርብ ያደርጋታል፡፡ የሉሲን ቅሪተ አካል የተለየ ያደረገው በጊዜው ከተገኙትም ሆነ አሁን ከሚገኙት አንፃር ሲታይ 40 በመቶ የሚሆነው የአካል ክፍሏም መገኘት ነው፡፡ ሉሲ ጾታዋ ታውቆ በሴት ስም የምትጠራው የዳሌዋ አጥንት በመገኘቱ ነው፡፡ በቅርቡ ደግሞ ይፋ የሆነው ራሚደስ ቅሬተ አካል ወደ 4.25 ሚሊዮን ዕድሜ ሲያስመዘግብ ከሉሲና ከሌሎች ቅሬተ አካል ጋር ተዳምሮ በአዝጋሚ ለውጥ ሒደት ውስጥ የመጣውን የሰው ዘር ቤተሰብ (ቅድመ ሰው ዝርያዎችን) ያስተናገደች አገር መሆኗን ያስረግጣል፡፡ በቅርቡ ሉሲ መሣሪያ ትጠቀም እንደነበረ በጥናት መረጋገጡ ከዚህ በፊት ይታሰብ የነበረውና መሣሪያ መጠቀም የተጀመረው በሆሞ ሀቢለስ (Homo habilus) ዘመን (ከ1.5 ሚሊዮን ዓመት በፊት) የሚለውን መረጃ ወደ ኋላ 3.2 ሚሊዮን ዓመት በፊት ይወስደዋል ማለት ነው፡፡
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
593
ሉሲ ከአንድ ዓመት በላይ መቆየት እንዳልነበረባት ሳይንቲስቶች ተናገሩ ግንቦት ፭ (አምስት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና:- “ሉሲ መውጣት የለባትም”የሚል አቋም ይዘው የነበሩ ወገኖች፤ በአቶ መለስ ደብዳቤ ተረትተው ሉሲ እንድትወጣ መደረጉም ተጠቁሟል። ላለፉት አምስት ዓመታት አሜሪካ ከርማ የተመለሰችው ሉሲ ከአንድ ዓመት በላይ መቆየት እንዳልነበረባት ኢትዮጵያዊው የቅሬተ አካል ሳይንቲስት ዶ/ር ዘረሰናይ ዓለምሰገድ መናገራቸውን ሪፖርተር ዘገበ። ዶክተር ዘረሰናይ ይህን ያሉት፤የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን ሚያዝያ 30 ቀን 2005 ዓ.ም. በብሔራዊ ሙዚየም ባዘጋጀው የ“እንኳን ደህና መጣሽ” ዝግጅት ላይ ነው። ዶክተር ዘረሰናይ በሉሲ የአሜሪካ ቆይታ ደስተኛ አለመሆናቸውን አስረግጠው የተናገሩት፤ሉሲ በዓለም ታዋቂ በሆኑት የአሜሪካ ስሚዘንያንስ ሙዚየምና የኒውዮርኩ የአሜሪካ የተፈጥሮ ታሪክ ሙዚየም ውስጥ የመታየት ዕድል ተነፍጓት በተወሰነ ቦታ ብቻ ለዚያን ያህል ጊዜ እንድትቀመጥ መደረጓ አግባብ አለመሆኑን በመግለጽ ነው፡፡ እንደ ዶክተር ዘረሰናይ ገለፃ ሉሲን ከአንድ ዓመት ባልበለጠ የጊዜ ገደብ ውስጥ አሳይቶ መመለስ ይቻል ነበር፡፡ ጋዜጣው እንዳለው እንደ ዶ/ር ዘረሰናይ ሁሉ ደስተኛ አለመሆናቸውን የተናገሩት ሌላው ሳይንቲስት ደግሞ፤ ከ38 ዓመት በፊት በአፋር- ሀዳር ሉሲን ያገኟት አሜሪካዊው ዶናልድ ጆሃንሰን ናቸው፡፡ በሉሲ የውጭ ጉዞ ጥንስስ ወቅት ሳይንቲስቶችና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት የ“ትውጣ” “አትውጣ” እሰጣ አገባ ውስጥ ገብተው እንደነበር ያስታወሱት ዶ/ር ዘረሰናይ፣ ሳይንሳዊ የሆነ ምክንያት በማስቀመጥ “አትውጣ’ የሚል አቋም የያዘው ብዙሀኑ የባለሙያዎች ቡድን ፤ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር በፃፉት ደብዳቤ መረታቱንና ቅሬተ አካሉ በግንቦት 1999 ዓ.ም. ለጉብኝት እንዲወጣ መወሰኑን አስታውሰዋል፡፡ ከስድስት ዓመት በፊት ሉሲ ወደ አሜሪካ እንድትጓዝ መንግሥት በወሰነበት ወቅት የዘርፉ ባለሙያዎች፣ በዩኔስኮ በ20 ሳይንቲስቶች የተፈረመውን “ማንኛውንም ዓይነት ጥንተ ሰው ቅሬተ አካል ለሳይንሳዊ ሥራዎች ካልሆነ በቀር ከተገኘበት አገር ውጭ እንዳይንቀሳቀስ” የሚለውን ድንጋጌ ይፃረራል የሉሲን ጉዞ መቃወማቸው አይዘነጋም። የ3.2 ሚሊዮን ዓመት ዕድሜ ያላት ሉሲ (ድንቅነሽ) በሰላም ብትመለስም፣ ከቆይታዋ መርዘም አኳያ ተገኘ የተባለው ገቢ ያን ያህል አስደሳች አለመሆኑም በመድረኩ ተንፀባርቋል፡፡ በሉሲ የአሜሪካ ቆይታ ተገኘ የተባለው የገንዝብ መጠን 1.5 ሚሊዮን ዶላር እንደሆነ በገባችበት ዕለት ቢነገርም የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ዮናስ ደስታ ግን አጠቃላይ የፋይናንስና ሌላው ሪፖርት ገና ተዘጋጅቶ ያላለቀ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ኢሳት የሉሲን መጓዝ አስመልክቶ የተነሱትን ቅሬታዎች በወቅቱ ሲያቀርብ መቆየቱ ይታወሳል። ሉሲ ወደ ሲያትል ትሄዳለች ጠ/ሚኒስትር መለስ ይጎበኟታል ተባለ ኢትዮጵያዊያኖች ለተቃውሞ እየተዘጋጁ ነው Ethiopia Zare (ማክሰኞ መስከረም ፲፫ (13) ቀን ፳፻፩ (2001) ዓ.ም. September 23, 2008)፦ ለጉብኝት በሰሜን አሜሪካ ዋና ዋና ከተሞች በመዘዋወር ላይ የምትገኘው ድንቅነሽ (ሉሲ) ከሂውስተን ወደ ሲያትል-ዋሽንግተን የምታቀና ሲሆን፣ ጠ/ሚኒስትር መለስ ጉብኝቱን ትኩረት ለማሰጠት በስፍራው እንደሚገኙ ያወቁ ኢትዮጵያዊያን ለተቃውሞ ከፍተኛ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች አረጋገጡ። ጠ/ሚ/ር መለስ በሲያትሉ ካውንስለር አቶ ሠለሞን ታደሰ እና በባለቤታቸው የክብር እንግድነት ግብዣ ተደርጎላቸዋል። ጠ/ሚኒስትሩ ለግብዣው የሰጡት ምላሽ ባይታወቅም ሁኔታውን የሰሙ ኢትዮጵያዊያኖች በመተባበር ከፍተኛ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆናቸው ታውቋል። ድንቅነሽ በሲያትል ፓሲፊክ ሳይንስ ማዕከል ለአምስት ወራት ለዕይታ ትቀርባለች።
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
594
'ሉሲ' የት ገባች? (የ ሉሲ 38ኛ አመት መታሰብያ) ከሁሉ አስገራሚው ነገር የ ኢትዮጵያ መንግስት ሉሲን ከ ሀገር አንድትወጣ ያደረገበትን ምክንያት ሲገልፅ ''መልካም ስምን ለማደስ '' በሚል 'ታርጋ' ይሁን እንጂ አለም አቀፍ ሕግን የሚፃረር መሆኑን የተገነዘበ አይመስልም። ማንኛውም ጥንተ-አፅም ከተገኘበት ሀገር ወደ ሌላ ሀገር እንዳይሄድ የሚለውን ውል እንደ፣ሚፃረር ልብ ያለው አይመስልም። እ ኤ አ በ 1998 ከ ሃያ ሀገሮች የተውጣጡ ሳይንቲስቶች በ ዩኔስኮ አስፈራሚነት ''ማንኛውንም አይነት ጥንተ-ሰው አፅም ለሳይንሳዊ ስራዎች ምክንያት ካልሆነ በቀር ከተገኘበት ሀገር ውጭ እንዳይንቀሳቀስ '' የሚል ሕግ ሲያፀድቁ ትልቁ ስጋታቸው የ ቅርሶች መንገላታት ያውም በሚልዮን ለሚቆጠር እድሜ ላስቆጠረ ቅርስ ተስማሚ ያልሆነ የ አየርንብረት እና ከቦታ ወደ ቦታ መነቃነቅ ምን ያህል እንደሚጎዳ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባታቸው ነበር። redorbit.com የተሰኘ ድህረ ገፅ 'Lucy’ Exhibit Worries Some Scientists' (የ ሉሲ ለ አውደ ርዕይነት መቅረብ ሳይንፅቶችን አስጨንቀ) በሚል አርስት በፃፈው ፅሁፍ ጉዳዩ ዓለም አቀፍ ሕግን እንደሚፃረር ገልፅዋል። ''Bringing Lucy to the United States for a museum exhibit also disregards a 1998 UNESCO resolution, signed by scientists from 20 countries, that says such fossils should not be moved outside of the country of origin except for compelling scientific reasons'' (ሉሲን ወደ አሜሪካ መምጣት በ 1998 በ ዩኔስኮ ከ ሃያ ሃገራት በተውጣጡ ሳይንቲስቶች የተፈረመውን ማንኛውንም አይነት ጥንተ-ሰው አፅም ለሳይንሳዊ ስራዎች ምክንያት ካልሆነ በቀር ከተገኘበት ሀገር ውጭ እንዳይንቀሳቀስ የሚያዘውን ውል ይፃረራል።)redOrbit(http://s.tt/16715) http://www.redorbit.com/news/science/1045002/lucy_exhibit_worries_some_scientists/ ሉሲ ከ ዛሬ አራት አመት በፊት በ ብዙ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ግራ ያጋባ ውሳኔ በ ኢትዮጵያ መንግስት መወሰኑ ተሰማ። ዜናው ሉሲ (ድንቅነሽ) ከ 3.2 ሚልዮን አመት በላይ እድሜ እንዳላት የሚነገርላት ጥንተ -ሰው አፅም አምስት ኪሎ ከሚገኘው ብሔራዊ ሙዜም '' ለ ቀሪው አለም እንድትታይ'' በሚል ሰበብ በ ሰሜን አሜሪካ ደቡባዊ ግዛት ወደ ሚገኘው ቴክሳስ ክፍለሀገር ሁስተን ከተማ ''ሁስተን የ ተፈጥሮ ሳይንስ ሙዝየም ''(Houston Museum of Natural Science).እንድትሄድ የ ኢትዮጵያ መንግስት የመወሰኑ አስደንጋጭ ዜና ነበር።በ እዛው ሰሞን እንግዳ ሲኖርብኝ ለ እንግዶቼ ብዙ ጊዜ ወደምወስዳቸው ብሔራዊ ሙዜም ገብቼ ሁኔታውን እና የሰራተኞቹን ስሜት ለመረዳት ፈለግሁ እና ወደ አምስት ኪሎው ብሔራዊ ሙዝየም ጎራ አልኩ። እንደገባሁ ከ ውስጠኛው የ ደንበኞች መስተንግዶ ክፍል ገባሁ እና ይቅርታ ጠይቄ በ ፊት ለፊት በኩል ለተቀመጠው ባለ ክራቫት ሰው ተጠግቼ:- '' ሉሲ ልትሄድ ነው የሚባለው እውነት ነው?'' አልኩት እንዳቀርቀረ አገጩን ወደላይ እና ወደ ታች በማድረግ እውነትነቱን ገለፀልኝ። ቀጠልኩና - '' እንደ ሙዝየሙ ሰራተኝነት ምን አልክ? ሰራተኛውስ ምን አለ?'' አልኩት። ቀና ብሎ አየኝ እና 'ያምሃል?' በሚል ስሜት '' ምን የምንል ይመስልሃል? አንተ ልጅህን ከቤትህ እንውሰደው ብትባል ምን ትላለህ?'' አለኝ። ቀጠልኩና ''እሺ ካልተስማማችሁ እንዴት ጥያቄ አላነሳችሁም?'' አልኩት።በ ሰራተኛው ስብሰባ ላይ ተነስቷል ።ተቃውመናል። ማን ይሰማናል?'' አለ እልህ እና ቁጣ በተናነቀው ስሜት ቀጥሎ አካባቢውን መልከት አደረገ። የመግቢያ ገንዘቡን ከፈልኩ እና የመጨረሻ ጥያቄ ሰነዘርኩ። ''መቼ ነው የምትሄደው አሉ?'' አልኩት። '' ሄዳለች ሳምንት ሆነ እኮ። አሁን ከ ሙዘሙ የምድር ክፍል (የ ሉሲ ክፍል) የምታገኘው ተመስሎ የተሰራው 'አርተፍሻሉ' ነው።'' አለኝ። አለሁበት ክው አልኩ። ጋዜጦች ስለ ሉሲ መሄድ አለመሄድ ሲፅፉ ለካ እርስዋ ከሀገር ወጥታለች! ሉሲ (ድንቅነሽ) ሉሲ (ድንቅነሽ) ማን ነች? ሉሲ የ አንድ ሙሉ ሰው 40% የሚሆን የ አፅም ስብስብ (Australopithecus afarensis) የያዘች እንደ አውሮፓውያን የ ዘመን አቆጣጠር በ 1974 ዓም በ አፋር ሸለቆ 'ሀዳር' በተባለ ቦታ የተገኘች፣ ከ 3.2 ሚልዮን አመት በላይ እድሜ ያስቆጠረች ብርቅዬ ኢትዮጵያዊት ቅርስ ነች። በ 1972 እኤአ ፈረንሳዊው ጅኦሎጅስት ማውርስ ታይብ አለም አቀፍ የ አፋር የ ምርመር ቡድን(International Afar Research Expedition (IARE) የተሰኘ ከ ሶስት ሀገሮች የተውጣጡ ሶስት ሳይንቲስቶችን በ አባልነት የያዘ ቡድን መሰረቱ።በ ቡድኑ ውስጥ ሶስቱ ሳይንቲስቶችም ከ አሜሪካ የ ስነ-ቅሪት አካላት ተመራማሪው ዶናልድ ጆንሰን ፣ከ እንግሊዝ ማሪ ላኪ እና የ ፈረንሳይ ተወላጁ ይቨንስ ኮፐንስ ይገኙበታል።አሰሳው በተጨማሪ በ እረዳትነት በ አራት አሜሪካውያን እና ሰባት ፈረንሳውያን እንዲሁም ድጋፍ ሰጪ ኢትዮጵያውያን ይታገዝ ነበር። ህዳር 24/1974 እኤአ ከቀትር በሁዋላየ ሉሲ አካል ቀስ በቀስ መሟላት ጀመረ። በ አፋር ሃሩር ቀን ከ ምሽት ሲታትር የነበረው ቡድን በ ደስታ ተዋጠ።ምሽት ላይ የ ምርምር ቡድኑ የ እንግሊዝ ሮክ ሙዚቃ የ 1960ዎቹ ዝነኛ የነበሩት ''የ ቢትልስ' ባንድ ታዋቂ የነበረው ሙዚቃ በ ምሽቱ የ ቡድኑ ደስታ ላይ የ አፋርን በረሃ ሰንጥቆ የሚሄደው ሙዚቃ የደስታው ተካፋይ ነበር። የ ዶናልድ ጆንሰን ሙዚቃ ማጫወቻ ''Lucy in the Sky with Diamonds'' (ሉሲ በ ባለ አልማዛዊው ሰማይ) የተሰኘው የ 'ቢትልስ ' ባንድ ሲያጫውት አንድ ነገር ብልጭ አለላቸው። 'አዲሱን ቅሪተ- አፅም ለምን 'ሉሲ' አትባልም?' የሚል ጥያቄ ጫረ። ''ሉሲ'' በ ሀገርኛ ''ድንቅነሽ'' ተባለች። ሉሲ ኢትዮጵያን ባለፉት ዘመናት መላው አለም በደንብ እንዲያጠናት፣ስለ ኢትዮጵያ በሚገባ እንዲያነብ፣ ከ እዚህም በላይ ብዙ ቱሪስቶች ወደሀገራችን እንዲመጡ ምክንያት ሆናለች ። ሉሲ የሄደችበት ''ሁስተን የ ተፈጥሮ ሳይንስ ሙዝየም ''(Houston Museum of Natural Science,) ዛሬ ሉሲ የት ነች? ሉሲ ከ ሀገር የወጣችበት አግባብ ማንንም ሰው የሚያሳምን አለመሆኑ ፀሐይ የሞቀው ጉዳይ ነው። ማንም ሃገሩ ላይ ያለውን ቅርስ በውጭ ሀገር ሰዎችም ሆነ ለ ሀገር ውስጥ ጎብኚዎች እንዲጎበኝ እና በ ውጭ ምንዛሪም ከፍተኛ ጥቅም የሚያስገኘው ቅርሱ በ ሀገር ውስጥ ሲገኝ ነው።ኢትዮጵያ በ አመት እስከ ሶስትመቶ ሺህ ጎብኚዎች እንደሚጎበኝዋት፣ ይህ ቁጥር ከ ጎረቤት ኬንያ አንፃር ሲታይ በጣም ዝቅተኛ መሆኑ ይታወቃል። አንድ ቱሪስት ሀገርቤት ከገባበት ጀምሮ ሀገር ትቶ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ ለምግብ፣ለሆቴል፣ለትራንስፖርት እና ለ ሙዜም ወዘተ በ እየደረጃው የሚከፍለው ክፍያ በ ውጭ ምንዛሪ መሆኑ ለ ሀገራችን የሚሰጠው ጥቅም በቀላሉ የሚገመት አይደለም።ሉሲ ከ ሀገር መውጣቷ ''ያለውን ጥቅም '' መንግስት ለማስረዳት በጣም ሲደክም እራሳችንን ያዞረን ሰዎች ቀላል አይደለንም። አዎን አንዳንድ የ ዜና ዘገባዎች በ ሉሲ ወደ ውጭ ጉዞ ምትክ ሉሲን ተቀብለው የሚያስተናግዱት ሙዝየሞቹ የሚከፍሉት ክፍያ ለ ሀገር ውስጥ ሙዜም ግንባታ ይውላል የሚል አይነት ዘገባዎች አስደምጠዋል። ጥያቄው ግን ከ ገንዘብ ጥያቄ በላይ ነው። ሉሲ በሀገር ውስጥ የበለጠ ብዙ ቱሪስቶችን በመሳብ ከሆቴል እስከ ተያያዥ ወጪዎች ጎብኚዎች እንዲከፍሉ በማድረግ የ እረጅም ጊዜ ገቢ አስገኝነቷ አዋጪ የ ንግድ አስተሳሰብ ነው። ከሁሉ አስገራሚው ነገር የ ኢትዮጵያ መንግስት ሉሲን ከ ሀገር አንድትወጣ ያደረገበትን ምክንያት ሲገልፅ ''መልካም ስምን ለማደስ '' በሚል 'ታርጋ' ይሁን እንጂ አለም አቀፍ ሕግን የሚፃረር መሆኑን የተገነዘበ አይመስልም። ማንኛውም ጥንተ-አፅም ከተገኘበት ሀገር ወደ ሌላ ሀገር እንዳይሄድ የሚለውን ውል እንደ፣ሚፃረር ልብ ያለው አይመስልም። እ ኤ አ በ 1998 ከ ሃያ ሀገሮች የተውጣጡ ሳይንቲስቶች በ ዩኔስኮ አስፈራሚነት ''ማንኛውንም አይነት ጥንተ-ሰው አፅም ለሳይንሳዊ ስራዎች ምክንያት ካልሆነ በቀር ከተገኘበት ሀገር ውጭ እንዳይንቀሳቀስ '' የሚል ሕግ ሲያፀድቁ ትልቁ ስጋታቸው የ ቅርሶች መንገላታት ያውም በሚልዮን ለሚቆጠር እድሜ ላስቆጠረ ቅርስ ተስማሚ ያልሆነ የ አየርንብረት እና ከቦታ ወደ ቦታ መነቃነቅ ምን ያህል እንደሚጎዳ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባታቸው ነበር። redorbit.com የተሰኘ ድህረ ገፅ 'Lucy’ Exhibit Worries Some Scientists' (የ ሉሲ ለ አውደ ርዕይነት መቅረብ ሳይንፅቶችን አስጨንቀ) በሚል አርስት በፃፈው ፅሁፍ ጉዳዩ ዓለም አቀፍ ሕግን እንደሚፃረር ገልፅዋል። ''Bringing Lucy to the United States for a museum exhibit also disregards a 1998 UNESCO resolution, signed by scientists from 20 countries, that says such fossils should not be moved outside of the country of origin except for compelling scientific reasons'' (ሉሲን ወደ አሜሪካ መምጣት በ 1998 በ ዩኔስኮ ከ ሃያ ሃገራት በተውጣጡ ሳይንቲስቶች የተፈረመውን ማንኛውንም አይነት ጥንተ-ሰው አፅም ለሳይንሳዊ ስራዎች ምክንያት ካልሆነ በቀር ከተገኘበት ሀገር ውጭ እንዳይንቀሳቀስ የሚያዘውን ውል ይፃረራል።) redOrbit(http://s.tt/16715) http://www.redorbit.com/news/science/1045002/lucy_exhibit_worries_some_scientists/ በመጨረሻ ልብ ማለት ያለብን በእዚህ የ ተራቀቀ እና በ ቴክኖሎጂ የታገዘ ማንኛውንም ነገር 'አስመስሎ የመስራት' ባህል በበዛበት የ ምዕራቡ አለም ሉሲ ተመሳስላ ብትሰራ ዋስትናችን ምንድነው? አንድ አይነት የ ውል ጭቅጭቅ ሙዝየሞቹ ሆን ብለው አንስተው ሉሲን አልሰጥም ቢሉስ? በመካከል ሉሲን ላለመመለስ በ ሙስና ሕጉ ቢጣመምስ? ግን ሉሲ መጣች? ወይስ ቀረች? ካልመጣች መቼ ነው የምትመጣው? ከሀገር ለመውጣቷ ተጠያቂዎቹ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እንዴት ከ እንደዚህ አይነት ውሳኔ ደረሱ? ሉሲ የት ነች? ብሔራዊ ሙዝየም? ወይስ ባህር ማዶ? የ ሰሚ ያለህ! አበቃሁ ።
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
595
የ «ሉሲ» የድብቅ ጉዞ August 7, 2007 – EthiopianReview.com — 1 Comment ↓ የቅድመ ሰው ቅሪተ አካል « ሉሲ» ወይም ድንቅነሽ ለዓለም አቀፍ ትርዒት ወደ ዩኤስ አሜሪካ ተወሰደች። እንዳትፈራርስ በጥንቃቄ ልትያዝ ድንቅነሽ ይህንኑ አከራካሪ ጉዞዋን የጀመረችው ትናንት መሆኑን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የታሪክ ቤተ መዘክር ሰራተኞች አስታውቀዋል። ድንቅነሽ በዚህ ወር ወደ ዩኤስ አሜሪካ እንደምትጓዝ ቀደም ብሎ ብትታወቅም፣ የትናንቱ ጉዞዋ ይፋ ሳይደረግ የተከናወነበት ድርጊት ብዙዎችን አስገርሞዋል፤ አጠያይቆዋልም። ሉሲ ነገ ወደ አገሯ ትመለሳለች ላለፉት አምስት ዓመታት በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች በመዘዋወር ኢትዮጵያን ስታስተዋወቅ የቆየችው ሉሲ /ድንቅነሽ/ ነገ ወደ አገሯ ትመለሳለች ። የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፀው ፥ ከፍተኛ የመንግስት ባለሰልጣናት ሉሲ አገሯ ስትደርስ አቀባበል ያደርጉላታል ። የሉሲ ቅርስ ድብቅ የኢትዮጵያ ሀብት በሚል ፕሮጀክት ወደ አሜሪካ ያቀናችው ሉሲ ከሌሎች የኢትዮጵያ ቅርሶች ጋር በመሆን በተለያዩ የአሜሪካ ከተሞች ለእይታ ቀርባለች ። በቆይታዋም ከ350 ሺህ ሰዎች በላይ ጎብኝተዋታል ተብሎ ። ሉሲ ለመጨረሻ ጊዜ በአሜሪካ ለህዝብ እይታ የቀረበችው በካሊፎርኒያ ነው ። ከሂውስተን የተፈጥሮ ሳይንስ ሙዚየም ጋር በተገባ ስምምነት መሰረት ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ስታቀናም ፥ ከአገር ከመውጣቷ በፊት ሲቲ ስካን እንድትደረግና ምንም ዓይነት ጉዳት እንዳይደርስባት ጥንቃቄ
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
596
ሉሲ ጎንደር የመጣች ቀን፤ ስምንተኛ ሺ አልደረሰም ብሎ የሚያምነው ህዝብና የሚሊዮን አመቷ ሉሲ የአንድ ሳምንት አብሮነት ***** ከሄኖክ ስዩም /ተጓዡ ጋዜጠኛ/ _ ጎንደር ኤርፖርት ማለዳ ደርሼ እንግዳዋን እጠብቃለሁ፡፡ ልትመጣ ነው ሲባል ስለከረመ አንዳች ሴት ወይዘሮ ብቅ የምትል እስኪመስለኝ ነገሮች ተደናግረውኝ ነበር፡፡ እንግዳዋ ሉሲ ናት፡፡ ወቅቱ ደግሞ 2007 ዓ.ም. ወርሃ ጥር ነው፡፡ . ጎንደር እንግዳ በዝቶባት በአናቱ ሉሲ ከአዲስ አበባ ተነስታለች ተባለ፡፡ የጎንደር አዝማሪ እድሜ ጠገቧን ቅርስ ለመቀበል ደጃፉ ላይ በመሰነቆ እያዜመ ይጠብቃል፡፡ የተሳፈረችበት አውሮፕላን ደረሰና መጣች ተባለ፡፡ ሉሲ ሳትሆን የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ባለሙያ ባንዲራ የለበሰች ሳምሶናይት ይዛ ታጅባ ወደ ቪአይፒ ሳሎን ገባች ተቀበልናት፡፡ በሳምሶናይት የተያዘችው ሉሲ በትራፊክ ፖሊስና በብዙ መኪናዎች ታጅባ ከዐጼ ቴዎድሮስ ኤርፖርት ወደ ጎንደር ራስ ግንብ ሙዚየም ተጓዘች፡፡ . ጎንደር እንግዳ መቀበል ታውቅበታለች፡፡ አጀቡም ድምቀቱን ሌላ ነበር፡፡ አንዳንዱ ሉሲን ወንበር ይዛ ከተሳተፈችበት የሙሽራ መሳይ የተሸለመ መኪና ውስጥ በዓይኑ ይፈልጋት ነበር፡፡ ከሉሲ ይልቅ ሉሲን የያዘችው ባለሙያ ገዝፋ ታየች፡፡ ራስ ግንብ ስትደርስ የገባችበት ሥነ-ሥርዓት ደማቅ ነበር፡፡ ብዙ ሰዎች የሀበሻ ቀሚስ ለብሰው በጎንደር ወግ የጠበቋት ሉሲ በቦርሳ መግባቷ ግርታን የፈጠረባቸው ነበሩ፡፡ ራስ ግንብ በተዘጋጀላት ስፍራ አረፈች፡፡ ምሽት ድረስ ብሔራዊ ሙዚየም እንደምትቀመጥበት አግባብ ስትሰካካ ተቆየ፡፡ በማግስቱ በድምቀት በተከፈተ ሥነ-ሥርዓት መታየት ጀመረች፡፡ . ጥር 8 ቀን 2007 ዓ.ም. ቦታው መንበረ መንግስት መድሃኒዓለም ፊት ለፊት ነው፡፡ የካህናቱ ድምጽ እየተሰማ የሰው ልጅ በዝግመተ ለውጥ መጣ የሚለውን ለመቀበል ከባድ ነበር፡፡ የጎንደር ሰው ሆ ብሎ ሉሲን ጎበኘ፡፡ ብዙዎቹ ፊት ላይ አንዳች መልዕክት ነበረው፡፡ ክርስቲያኑም፣ ሙስሊሙም፣ አይሁዱም የሉሲ እድሜና የሰውን ልጅ ዝግመተ ለውጥ ታሪክ መቀበል አይፈልግም፡፡ ደጋግሚ ቢሰማው ልቡ አይሸረሸርም፡፡ ምን ቢነገረው አያምንም፡፡ ያም ሆኖ ሉሲን አይቶ ይደሰታል፡፡ . በኢትዮጵያ ምድር መገኘቷ የሆነ ስሜት ይፈጥርበታል፡፡ የማያምኗት ግን ደግሞ የሚወዷት እድሜ ጠገብ ቅርስ፣ ታሪኳን ሳይቀበሉ በታሪካዊቷ እድሜ ጠገብ ቅሪተ አካል መኩራት ለኢትዮጵያውያን እንግዳ አይደለም፡፡ ጎንደር ያየሁት ይህንን ነበር፡፡ . ኢትዮጵያ ቅድስተ ሀገር ናት ብሎ የሚያምነው ክርስቲያንም ሆነ የታላቁን ነብይ መልካም ምስክርነት የሚያምነው ሙስሊም ሰው እንደ ቅዱስ ቁርዓንና መጽሐፍ ቅዱስ አግባብ ተፈጠረ ብለው ቢያምኑም በማያምኑባት ሉሲ ይኮራሉ፡፡ የሉሲ የጎንደር የአንድ ሳምንት ቆይታ ከልጅ እስከ አዋቂ በስስት ሲመለከታት ተመልክቻለሁ፡፡ አንዳንዶች እሷ ናት ወይስ አምሳያ የሚል ጠለቅ ያለ ጥያቄ ያነሳሉ፡፡ ከዚያ ያለፉት ግን በሚመለከቱት ነገር ይደሰታሉ፡፡ . አፋር ሀዳር በርሃ የተገኘችው ጥንታዊ የሰው ቅሪት ሳይንስ የሚላትን ሳይሆን ኢትዮጵያ ምድር መገኘቷ ይበልጥ ክብር አሰጥቷታል፡፡ ድንቅነሽን ድንቅ ናት ብሎ ማየት ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያውያን ለድንቅነሽ ያላቸው ስሜት ድንቅና ረቂቅ መሆኑ ይበልጥ ቀልብ ይስባል፡፡ ሉሲ ወደ ተገኘችበት አካባቢ ተጉዛለች፡፡ የአዋሽ ሸለቆ ፍጻሜ ዳርቻ ከሚገኘው የአፋር መዲና ስትገባም ሆነ ከአዲስ አበባ ስትሸኝ አጀቡ ድንቅ ነበር፡፡ እናም ይሄ የሉሲን የጎንደር ጉዞ አስታወሰኝ፤
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
597
የሉሲ /ድንቅነሽ/ ቅሪተ አካል ሰመራ ሲገባ አቀባበል ተደረገለት Sat, Feb 23, 2019ዋልታ የሀገር ዉስጥ ዜና “ጉዞ ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር” በሚል ከአዲስ አበባ የተነሳው የሉሲ/ድንቅነሽ/ ቅሪተ አካል ትናንት ጠዋት አፋር ክልል ሰመራ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት፡፡ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ሰመራ የደረሰው የሉሲ ቅሪተ አካል በብሄራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት በሆኑት በሻለቃ ደራርቱ ቱሉ እንዲሁም በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ አመራር ሙፍቲ ሃጅ ኡመር ኢድሪስ መሪነት ነው፡፡ ከነዚሁ አባላት ጋር የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አህመድ አብዱቃድርና የቀድሞ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ እስማኤል አሊሴሮን ጨምሮ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትም ይገኙበታል፡፡ የሉሲ ቅሪተ አካል ሰመራ ሲደርስ የክልሉ ፖሊስ ማርሽ ቡድን የተለያዩ ጣዕመ-ዜማዎችን በማሰማትና የአፋር ወጣቶችም ባህላዊ ጭፈራዎች ደማቅ ቀባበል ተደርጎላታል፡፡ በአቀባባሉ ስነስርዓት የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የሃገር ሽማግሌዎች፣ የኃይማኖት አባቶችና የሰመራ-ሎግያ አካባቢ ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡ በቀጣይ ቅሪተ አካሉን በክልሉ የብሔር ብሔረሰቦች አዳራሽ በህዝብ እንደሚጎበኝ ፣ ስለሰላምና የህዝቦች አብሮነት እዲሁም ፍቅር የሚሰብኩ ህዝባዊ ውይይቶች እንደሚካሄዱ ለዝግጅቱ ከወጣው ፕሮግራም ማወቅ ተችሏል፡፡ ” ጉዞ ሉሲ ለሠላምና ለፍቅር” የሽኝት መርሃ ግብር ትናንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሉሲ /ድንቅነሽ/ን ቅሪተ አካል ወደ መገኛዋ አፋር ክልል መሸኘቱ በወቅቱ ተገልጿል፡፡ ይህንን መርሃ ግብር ያዘጋጀው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴርና ከሌሎች ተባባሪ አካላት ጋር መሆኑ ታውቋል፡፡ በአፋር ክልል አዋሽ ሸለቆ ውስጥ በሚገኝ ሃዳር በተሰኘ አካባቢ የተገኘው የሉሲ ቅሪተ አካል ኢትዮጵያ የሰው ልጅ መገኛ ምድር መሆኗን አረጋግጧል።(ኢዜአ)
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
598
ሉሲ ለሰላም እና ፍቅር ወደ ክልሎች ልትጓዝ ነዉ Thu, Feb 21, 2019በሚዛን መኮነን የሀገር ዉስጥ ዜና ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር በዘጠኙም የኢትዮጵያ ክልሎች ለምታደርገው ጉዞ ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሽኝት መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ የሽኝት መርሃ ግብሩ “ጉዞ ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር” በሚል መሪ ቃል “የሰው ዘር እናት” የተሰኘችዋን የድንቅነሽን ቅሪተ አካል ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች የሚደረገውን ጉዞ ማስጀመሪያ ነው። ሽኝቱ ላይም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ እና የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ የሀይማኖት አባቶችና የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ተገኝተዋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ አቶ ታገሰ ጫፎ ባስተላለፉት መልእክት፥ የጉዞ ሉሲ ዋነኛው ዓላማ አንድነታችንን እና አብሮነታችንን ማጠናከር ነው ብለዋል። በጋራ የኖርን እና የምንኖር ህዘብ እንመሆናችን ይህንን በመገንዘብ አንድነታችንን የሚፈታተኑትን ዘረኝነት እና አግላይነት ተግባራት ልንከላከል ይገባል ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። አቶ ታገሰ ጫፎ አክለውም “ጉዞ ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር” ዛሬ ወደ አፋር ክልል በሚደረግ ጉዞ በይፋ መጀመሩንም ያበሰሩ ሲሆን፥ በቀጣይም ወደ ሌሎች ክልሎች እንደሚደረግና በየክልሎቹ የ5 ቀናት ቆይታ እንደሚኖረው አስታውቀዋል። የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው በበኩላቸው፥ “የጉዞ ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር እኛን እርስ በእርስ ብቻ ሳይሆን ከዓለም ጋር የሚያስተሳስር ነው” ብለዋል። የጉዞ ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር ፕሮጀክቱ እንዲሳካ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ ዶክተር ሂሩት ጥሪ አቅርበዋል። የጉዞ ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር የድንቅነሽን ቅሪተ አካል ድሬዳዋን ጨምሮ በዘጠኙም ክልሎች በመዘዋወር በማስጎብኘት ሰላም፣ ፍቅርና አንድነትን እንደሚሰበክበት ተነግሯል። ከዚህ በተጨማሪም የጉዙ ሉሲ ለሰላም እና ለፍቅር መርሃ ግብር በአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች ማለትም በኤርትራ፣ ጂቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ሪፐብሊክ እንዲሁም ኬንያና ኡጋንዳ የሚካሄድ እንደሆነም ታውቋል።
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
599
የድንቅነሽ ድንቅ ጉዞ የሺመቤት ደመቀ /ኢዜአ/ ሳር እና አልፎ አልፎ ዛፎች የሚታዩበት ወንዝ ዳርቻ፤ ሴቲቷ ጎርደድ ጎርደድ እያለች የመኖሪያ አካባቢዋን እየቃኘች ሳለ አንድ ሃሳብ ብልጭ አለላት ውብና ለሙን መንደሯን ረዘም ያለው ዛፍ ላይ ወጥታ ቁልቁል መመልከት፤ አደረገችውም። በግምት ከ12 ሜትር በሚረዝመው ትልቅ ዛፍ ላይ ወጣችና በተፈጥሮ ልምላሜ የታደለውን ቀዬዋን ፣ የልጅ ልጆቿን ቡረቃ ቁልቁል እየተመለከተች ተመሰጠች ፤ በዚያው እንቅልፍ ሸለብ አደረጋት ፣ ንጹሁን አየር እየሳበች ሰመመን ውስጥ ገባች ፤ የወፎች ዝማሬ፣ የወንዙ ሿሿታ፣ የልጆች ጨዋታና ጫጫታ ድምጽ እየራቋት እየራቋት ጭልጥ ብላ ነጎደች። ጎልማሳዋ ሴት በእንቅልፍ ዓለሟ ደልዳላው መኝታዋ ላይ ያለች መሰላትና ልትመቻች ገልበጥ አለች በዚያው ቅፅበትም እጆቿ ጨብጠውት የነበረውን የዛፉን ቅርንጫፎች ለቀቁና ዥውውው … ብላ ቁልቁል ወደ መሬት ወደቀች፤ ከጣፋጩ እንቅልፏ አልነቃችም እስከ ወዲያኛው አሸለበች፤ የምድረ-አፋር ሀዳር መንደር ነዋሪዋ እማማ ሉሲ /ድንቅነሽ/። “የሉሲ ጉዞ ከኢትዮጵያ ባለፈ በአፍሪካ አገሮች የሚካሄድ ሲሆን በተለይ አፍሪካዊያን ከሉሲ የዘር ሀረግ መመዘዛቸውን ተረድተው ኅብረታቸውን እንዲያጠናክሩ የማነሳሳት ዓላማም አለው።” የሰው ልጆችን አመጣጥ ለማወቅ የሚደረገውን ምርምር በማገዝ ረገድ እስካሁን ወደር ስላልተገኘላት ሉሲ አሟሟት የተካሄደውን የጥናት ውጤት ሳነብ ምናቤ ስለ አሟሟቷ የሳለው ነው። ድንቅነሽ ወደ መንደሯ ብሎም ወደ መገኛ አገሯ ኢትዮጵያ ጎረቤት አገራት ልትጓዝ የመሆኑን ወሬ ስሰማ ነው በዚህ ወቅት እርሷን ማንሳቴ። ሉሲ ከሐምሌ 29 ቀን 1999 እስከ ሚያዝያ 23 ቀን 2005 ዓ.ም በአሜሪካ ቆይታ ማድረጓን፣ በሚሊዮን በሚቆጠሩ የአገሪቱ ነዋሪዎችና ቱሪስቶች መጎብኝቷንና በዚህም ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማስገኘቷን ልብ ይሏል። ጊዜው ኅዳር 14 ቀን 1967 ዓ.ም። ስፍራው የስምጥ ሸለቆው አፋር ምድር ሀዳር፤ ዶናልድ ጆንሰንና ቶም ግሬይ የተባሉ አሜሪካዊያን ሳይንቲስቶች በሳይንሳዊ ስሟ ‘አውስትራሎፒተከስ አፋራንሲስ’ የተሰኘችውን የሉሲን ቅሪተ አካል አገኙ። ግኝቱ የፈጠረባቸውን ደስታ በድንኳናቸው ውስጥ ሆነው በፌሽታ አከበሩት። በዘመኑ ዝነኞች የነበሩት ዘ ቢትልስ /አሜሪካዊያን ድምጻዊያን/ “Lucy in the Sky with Diamonds” ዜማ የፌሽታው ማድመቂያ ነበር፤ እናም ‘ሉሲ’ የአዲሷ ቅሪተ-አካል መጠሪያ ሆነ። እማማ ሉሲ /ድንቅነሽ/ “ጉዞ ሉሲ ለሠላምና ለፍቅር” በተሰኘ መርሃ-ግብር ከቀዬዋ ባሻገር ወደ ኤርትራ፣ ጂቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን ኬንያና ኡጋንዳ እንደምትጓዝ ሰማን። በጉዞው የሕዝቦችን የእርስ በእርስ ግንኙነት የሚያጠናክሩ የፍቅርና የሠላም መልዕክቶች ይተላለፋሉ። የሉሲ ጉዞ ከኢትዮጵያ ባለፈ በአፍሪካ አገሮች የሚካሄድ ሲሆን በተለይ አፍሪካዊያን ከሉሲ የዘር ሀረግ መመዘዛቸውን ተረድተው ኅብረታቸውን እንዲያጠናክሩ የማነሳሳት ዓላማም አለው። “ሃይማኖትም ይሁን ሳይንስ የሰው ዘር መገኛ አንድ መሆኑን እንጂ በየብሔሩ ልዩነት መኖሩን አይነግሩንም። መነሻችን ሳይንሱ ነውና ሳይንሱ እንደሚለው ሉሲ የኢትዮጵያዊያን ብቻ ሳትሆን የሰው ልጆችም እናት ናት።” ሶስት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ዓመት ዕድሜ ማስቆጠሩ በሚነገርለት የሉሲ ቅሪተ-አካል የተደረገ ጥናት ድንቅነሽ በጎልማሳነት ዕድሜ ክልል ውስጥ የነበረች፣ ከዘመናዊው ሰው ጋርም በእጅጉ ተቀራራቢ የሆነችና መራመድም ትችል እንደነበር ያሳያል። ከቅሪተ-አካሏ በመነሳት ስለ ሰው ልጆች እንቅስቃሴ መናገር እንደተቻለም ይነገራል። የቅሪተ-አካል ተመራማሪው ዶክተር ሮበርት ብሉመንሻይ “በሉሲ ቅሪተ አካል የተገኙት የራስ ቅልና ጥርስ ስለ ሉሲ አመጋገብና ስለ አንጎሏ መጠን ለማወቅ ያስቻሉን በጣም አስፈላጊ ነገሮች ናቸው ይላሉ። ቀሪ የአጥንት ክፍሎቿም ሉሲ በሁለት እግሮቿ ትራመድ እንደነበር ወሳኝ መረጃ የሰጡን ናቸው።” ብለዋል። ሉሲ እንደ ሰው ልጆች ትራመድ ነበር የሚል ግምት ቢኖርም ከጦጣዎች የምትጋራው ገጽታ፣ የእጆቿ መጉበጥና ከእግሮቿ ረዝሞ መገኘት ጊዜዋን ከዛፍ ዛፍ እየተንጠላጠለች ታሳልፍ ነበር የሚል እሳቤ እንዲያዝ አድርጓል። እንደ ተመራማሪዎቹ አባባል ደፍጣጣ አፍንጫዋ፣ ሰፋ ያለው አገጯ ሉሲን መሰረታቸው አፍሪካ ከሆኑት ቺፓንዚ ከሚሰኙት የዝንጀሮ ዝርያዎች ጋር ያመሳስላታል። ዶክተር ብሉመንሻይ “ሉሲ ከሌሎች ቀደምት የሰው ዘር ግኝቶች በበለጠ አፍሪካ የሰው ዘር መሰረት መሆኗን ያሳያል” ሲሉ ተደምጠዋል። በተለያዩ የዓለም ክፍሎች፣ በሞሮኮና በደቡብ አፍሪካ የሉሲን ያህል ዕድሜ ያላቸው ባይሆኑም የተለያዩ ቅሪተ-አካላት ተገኝተዋል። ነገር ግን አንዳቸውም የሉሲን ያህል ዕውቅናና ዝና አላገኙም፤ ምክንያቱ ደግሞ ለሰው ልጆች ጥንታዊ አመጣጥ ከእርሷ የተሻለ ፍንጭ የሰጠ አለመኖሩ፣ 40 በመቶ የሚሆነው የሰውነት ክፍሏ በተሟላ ሁኔታ መገኘቱ ነው። ሶስት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ዓመታንን ተሻግሮ የሰው ልጆችን አኗኗር፣ ተፈጥሯዊ ሁኔታና አስተሳሰብ ለማሳየትም ከሉሲ የቀደመ አለመኖሩም እንዲሁ። የሉሲ ወደ አሜሪካ መሄድና ለአምስት ዓመት በዚያው መቆየት ምቹ ሁኔታ የፈጠረላቸው ተመራማሪዎች በቴክሳስ ዩኒቨርሲቲ በአጥንቶቿ የውስጥ ስብራቶች ላይ የ10 ቀናት ጥልቅ የሲቲ ስካን ምርመራ አድርገውላታል፤ ከሶስት ዓመታት በፊትም ስለ አሟሟቷ የደረሱበትን ውጤት ይፋ አድርገዋል፤ ከዛፍ ላይ ወድቃ መሞቷን። በሉሲ አጥንቶች የውስጥ ስብራቶች ላይ በተደረገው ጥናት ከተገኙት መረጃዎች አንዱ የቀኝ እጇን ከትከሻዋ የሚያገናኘው አጥንት ስብራት ለየት ያለ መሆኑን አሳይቷል። የጥናት ቡድኑን ከመሩት የቴክሳስ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ጆን ካፔልማን ጋር የሠሩት ኢትዮጵያዊው የፓልዮ አንትሮፖሎጂ ተመራማሪ ዶክተር ሙሉጌታ ፍሥሐ ግኝቱን ይፋ ባደረጉበት ወቅት ስብራቱ በአሁኑ ዘመን ሰዎች ከትላልቅ ሕንፃዎች ወይም ከረዥም ገደል ሲወድቁና ለመነሳት በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ከሚነሳ የአጥንት ስብራት ጋር በጣም እንደሚመሳሰል ነው የገለጹት። ሌሎቹም የሉሲ የራስ ቅል፣ መንጋጋ፣ የማህፀንና የጎን አጥንቶች፣ የግራ እግር ጉልበትና የቀኝ እግሯ ቁርጭምጭሚት ሉሲ ከትልቅ ዛፍ በመውደቅ ያጋጠሟት የአጥንት ስብራቶች መሆናቸውን፣ በጊዜው የወደቀችበት የሀዳር አካባቢ የዚያን ጊዜ ሥነ-ምኅዳርና የአየር ንብረት ጥናቶች እንደሚያሳዩት አካባቢው ሳራማና አልፎ አልፎ ዛፎች የነበሩበት እንዲሁም በወንዝ ዳር የሚገኙት ደለሎች እርጥበትና ለም አፈር የበዛበት እንደነበር። ሉሲ በዚያው በደለሉ ቦታ መቀበሯ ደግሞ 40 በመቶ ቅሪተ-አካሏ በጥሩ ሁኔታ እንዲገኝ አድርጎታል። ከአካሏ፣ ከሲቲ ስካን ምርመራ፣ ከመገኛዋ ስፍራ የቀድሞ ሥነ-ምህዳርና የአየር ንብረት መረጃዎች ጥቅል ትርጓሜ መሠረት ሉሲ ለሞት የተዳረገችው ከ12 ሜትር በላይ ከሆነ ረዥም ዛፍ ላይ በመውደቋና ወዲያውም በወንዝ ዳርቻ በሚገኝ ደለል ውስጥ መቀበሯ እንደሆነም ተመራማሪዎቹ ነግረውናል። እናም የሉሲ ቅሪተ አካል ከተገኘበት ከአስርት ዓመታት በላይ ለሆነ ጊዜ ስለ ሰው ልጆች አመጣጥ እየተካሄደ ያለውን ምርምር ማገዙን ቀጥሏል። ኢትዮጵያ ብሎም አፍሪካ የሰው ዘር መገኛ መሆናቸውን ጭምር። ይህን እያልን ባለንበት በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ሰዎች በብሔር፣ በቋንቋና በሃይማኖት ይናቆራሉ፤ ባስ ሲልም ግጭቶች ተነስተው ሰዎች ይሞታሉ፤ ንብረትም ይወድማል። ሃይማኖትም ይሁን ሳይንስ የሰው ዘር መገኛ አንድ መሆኑን እንጂ በየብሔሩ ልዩነት መኖሩን አይነግሩንም። መነሻችን ሳይንሱ ነውና ሳይንሱ እንደሚለው ሉሲ የኢትዮጵያዊያን ብቻ ሳትሆን የሰው ልጆችም እናት ናት። የዓለም ህዝቦች በቆዳ ቀለም፣ በዘር፣ በሃይማኖት፣ በጾታ፣ በዕድሜ፣ በሃብት፣ ወዘተ ቢለያዩም ሁሉም ከአንድ ሃረግ ይመዘዛሉ። እናም በአሁኑ ወቅት እየታየ ያለውን በብሔር መከፋፈልና “እኔ እለያለሁ” የሚል አስተሳሰብ በመቀየር በኢትዮጵያ ምድር ፍቅርና ሰላም እንዲነግስ ታስቦ ነው ጉዞ ሉሲ የተሰናዳው። የታሪክ ቁርሾ፣ ቂም-በቀልና ጥላቻን ወደ ጎን በመተው፤ ፍቅርና አንድነትን ደግሞ ከፍ በማድረግ የአስታራቂነት ሚና እንድትጫወት ሉሲ የአምባሳደርነት ሚና ተሰጥቷታል። ይህን የመሰለ ታላቅ ዓላማ ያነገበችው እመት ድንቅነሽ ታዲያ በነገው ዕለት “ጉዞ ሉሲ ለሰላምና ለፍቅር” በሚል መርሃ-ግብር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፣ የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አፈ-ጉባዔዎች፣ የመንግሥት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ሌሎችም በሚገኙበት ወደ ትልውድ መንደሯ ይፋዊ አሸኛኘት ይደረግላታል። የድንቅነሽ ድንቅ ጉዞ! መልካም ጉዞ።
[ 110 ]
[ "ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል" ]
[ "ስለ ሉሲ /ድንቅነሽ ቅሪተ አካል የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት፡፡" ]
[ "ስለ የሉሲ ዝርያ, መገኛ, እድሜ, ጎዞ የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡ ስለ ሌላ ቅሬታ አካል የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች አይደሉም፡፡" ]
600
አዋጅ ቁጥር…/2011 በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የጥላቻ ንግግርና የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል የወጣ አዋጅ ሰብዓዊ ክብርን የሚገረስሱ እና ሆን ተብሎ የሚሰራጩ ሃሰተኛ ንግግሮችን በሕግ መከልከል አስፈላጊ ሆኖ በመገኝቱ፤ የጥላቻ ንግግርና የሃስተኛ መረጃ ስርጭት የሚያስከትሉት ግጭትና ጉዳት ለእኩልነት፣ለሰላም፣ ለዲሞክራሲና ለሕዝቦች አንድነት ትልቅ ጠንቅ በመሆኑ፤ መሰረታዊ መብቶች ላይ የሚጣሉ ገደቦች በሕግ የተደነገጉ፣ በዲሞክራሲያዊ ማህበረሰብ ውስጥ ተቀባይነት ያለውን አላማ ለማስፈጸም የሚወጡና ተመጣጣኝ መሆን እንዳለባቸው በመገንዘብ፤ በኢትዮጲያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት እንቀፅ 55(1) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡፡ ክፍል አንድ አጠቃላይ 1. አጭር ርዕስ ይህ አዋጅ “የጥላቻ ንግግርንና የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል የወጣ አዋጅ ቁጥር …/2011 “ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ 2. ትርጉም የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካለሆነ በቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- 1. “ንግግር” ማለት በቃል፣ በጽሑፍ፣ በምሥልና ሥዕል፣ በቅርጻ ቅርጽ እና በሌሎች ተመሳሳይ መንገዶች መልእክትን የማስተላለፍ ተግባር ነዉ፡፡ 2. “የጥላቻ ንግግር” ማለት የሌላን ግለሰብን፤ የተወሰነ ቡድንን ወይም ማህበረሰብን ብሄርን፤ ሀይማኖትን፤ ቀለምን፤ ጾታን፤ አካል ጉዳተኝነትን፤ ዜግነትን፤ ስደተኝነትን፤ ቋንቋን፤ ዉጪያዊ ገጽታን፤ መሰረት በማድረግ ፣ሆነ ብሎ እኩይ አድርጎ የሚስል፤ የሚያንኳስስ፤ የሚያስፈራራ፤ መድልዎ እንዲፈጸም፤ ወይም ጥቃት እንዲፈጸም የሚያነሳሳ ንግግር ነው። 3. “ሃስተኛ መረጃ” ማለት የፍሬ ነገር ወይም አንኳር ይዘቱ ውሸት የሆነና ሁከት ወይም ግጭት የማስነሳት፣ ወይም ጥቃት እንዲደርስ የማድረግ እድሉ ግልጽ በሆነ መልኩ ክፍ ያለ ንግግር ነው። 4. "ብሮድካስት ማድረግ” ማለት በሬዲዮ ወይም በቴሌቪዥን ሥርጭት ማድረግ ነዉ፡፡ 5. "ማህበራዊ ሚዲያ" ማለት ሰዎች መልዕክት ለመለዋወጥ ፤ ትስስር ለማዳበር፤ ሀሳብ ለመጋራት የሚጠቀሙበት በኢንተርኔት አማካኝነት በአንድ ጊዜ ከአንድ በላይ ለሆኑ ሰዎች መረጃ የሚደርስበት መንገድ ነዉ፡፡ 6. "ጥቃት" ማለት በግለሰብ፤ ቡድን ወይም ማህበረሰብ ላይ የሚደርስ የህይወት፤የአካል፤ የስነ -ልቦና ወይም ቁሳዊ ጉዳት ነው። 7. "ሰዉ" ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ ሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው። 8. ማንኛዉም በወንድ ጾታ የተገለጸ ለሴት ጾታ ያገለግላል፡፡ 3. አላማ የአዋጁ አላማዎች፤ 1. ሰዎች ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብታቸውን ተግባራዊ ሲያደርጉ ሰብዓዊ ክብርን፣ የሌሎችን ደህነነትና ሰላም አደጋ ላይ ከሚጥል ንግግር ኢንዲቆጠቡ ማስቻል፤ 2. በማህበረሰቡ ውስጥ እኩልነት እንዲሰፍን፣ መከባበር እንዲኖርና መግባባትና ዲሞክራሲያዊ ስርዐት እንዲጎለብት ማድረግ፤ 3. ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት አደጋ የሆኑ የጥላቻ አመለካከትና የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን መስፋፋትን እና ተያያዥ ወንጀሎችን መከላከል እና መቀነስ ናቸው። ክፍል ሁለት የተከለከሉ ተግባራት 4. የጥላቻ ንግግር 1. ሆነ ብሎ የሌላን ግለሰብን፤ የተወሰነ ቡድንን ወይም ማህበረሰብን ብሄርን፤ ሀይማኖትን፤ ቀለምን፤ ጾታን፤ አካል ጉዳተኝነትን፤ ዜግነትን፤ ስደተኝነትን፤ ቋንቋን፤ ዉጪያዊ ገጽታን፤ መሰረት በማድረግ ፣ እኩይ አድርጎ የሚስል፤ የሚያንኳስስ፤ የሚያስፈራራ፤ መድልዎ እንዲፈጸም፤ ወይም ጥቃት እንዲፈጸም የሚያነሳሳ ጥላቻ አዘል ፡- ሀ. መልእክቶችን በመናገር፤ ለ. ፅሁፍ በመፃፍ፤ ሐ. የኪነጥበብ እና እደ ጥበብ ውጤት በመስራት፤ መ. ፅሁፍ፤ ምስል፤ ስእል፤ የኪነጥበብ እና እደ ጥበብ ውጤት፤ የድምጽ ቅጂ ወይም ቪድዮ በማተም፤ በማሳተም ወይም በማሰራጨት፤ ሠ. መልእክቶችን ብሮድካስት ማድረግ ወይም በማህበራዊ ሚዲያ ማሰራጨት፤ ወይም ረ. በሌሎች ማናቸዉም መገናኛ መንገዶች ለህዝብ መልእክቱ እንዲደርስ ማድረግ ክልክል ነው፡፡ 2. ማንም ሰው በዚህ አንቀጽ ንኡስ ቁጥር 1 ላይ በተገለጸዉ አግባብ ጥላቻ የሚያስተላልፍ መልእክት ለማሕበረሰቡ ወይም ለሶስተኛ ወገን እንዲደርስ በማሰብ በህትመት ወይም በፅሁፍ መልክ ይዞ መገኘት የተከለከለ ነው፡፡ 5. የሃሰት መረጃ የፍሬ ነገር ወይም አንኳር ይዘቱ ውሸት መሆኑን እያወቀ ወይም ማወቅ ሲገባው፣ ሁከት ወይም ግጭት የማስነሳት፣ ወይም ጥቃት እንዲደርስ የማድረግ እድሉ ግልጽ በሆነ መልኩ ክፍ ያለ መረጃን ሆነ ብሎ በማንኛውም መንገድ ማሰራጨትና ለህዝብ እንዲደርስ ማድረግ የተከለከለ ነው። 6. ልዩ ሁኔታ 1. የዚህ አዋጅ አንቀፅ 4 እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ ንግግር እንደ ጥላቻ ንግግር ተወስዶ በወንጀል የማያስጠይቀው፡ ሀ. ድርጊቱ ለትምህርታዊ ወይም ሳይንሳዊ ምርምር የተደረገ እንደሆነ፤ ለ. የሚዛናዊ እና ትክክለኛ ዘገባ፤ በዲሞክራሲያዊ ስርዐት ውስጥ ተቀባይነት ያለው ትችትና የፖለቲካ ንግግር፤ የማስታወቂያ ወይም ማስጠንቀቂያ አካል እንደሆነ፤ ሐ. በቅን ልቦና የሚደረጉ ሃይማኖታዊ አስተምሮት ወይም አተረጓጎም ከሆነ ነዉ፤ 2. የዚህ አዋጅ አንቀፅ 5 እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ ንግግር እንደ ሃሰተኛ መረጃ ተወስዶ በወንጀል የማያስጠይቀው፣ ሀ. ንግግሩ የጥሬ ሃቅ ዘገባ ወይም ዜና ከመሆን ይልቅ ወደ ፖለቲካ አስተያየትና ትችትነት ያጋደለ ከሆነ፣ ለ. ንግግሩ ቀልድ፣ ስላቅ ወይም ልብወለድ መሆኑ ግልጽ ከሆነ፣ ሐ. ንግግሩን ያደረገው ሰው የመረጃውን እውነተኛነት ለማረጋገጥ በሱ ሁኔታ ካለ ሰው የሚጠበቀውን ምክንያታዊ ጥረት ያደረገ እንደሆነ ነው። ክፍል ሶስት የወንጀል ተጠያቂነት 7 . የወንጀል ተጠያቂነት 1. ማንም ሰው በዚህ አዋጅ አንቀፅ 4(1) (ሀ-ረ) የተመለከቱቱትን የተከለከሉ ተግባራት የፈጸመ እንደሆነ እንደነገሩ ሁኔታ እስከ ሶስት አመት በሚደርስ በቀላል እስራት ወይም እስከ ብር 10,000 በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 2. በዚህ አዋጅ አንቀፅ 4 ንዑስ አንቀፅ 1 የተከለከሉት ተግባራት በመፈጸማቸው የተነሳ በግለሰብ ወይም በቡድን ላይ ጥቃት የተፈጸመ ወይም የተሞከረ ከሆነ የተከለከሉትን ተግባራት የፈጸመዉ ሰው እንደነገሩ ሁኔታ እስከ አምስት አመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል። 3. ማንም ሰው በዚህ አዋጅ አንቀፅ 4(2) ላይ የተመለከተውን የተከለከለ ተግባር የፈጸመ እንደሆነ እንደነገሩ ሁኔታ ከአንድ አመት በማይበልጥ ቀላል እስራት ወይም ከብር 5000 ያልበለጠ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 4. ማንም ሰው በዚህ አዋጅ አንቀፅ 5 የተመለከትውን የተከለከለ ተግባር ከፈጸመ እንደሆነ እንደነገሩ ሁኔታ እስከ አንድ አመት በሚደርስ በቀላል እስራት ወይም እስከ ብር 3,000 በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 5. በዚህ አዋጅ አንቀፅ 5 የተመለከተውን የተከለከለ ተግባር የፈጸመው ሰው ድርጊቱን የፈጸመው ከአምስት ሺ በላይ ተከታይ ባለው የማህበራዊ ሚድያ ገጽ ከሆነ ወይም በብሮድካስት አገልግሎት ወይም በየጊዜው በሚወጣ የህትመት ውጤት ከሆነ ሶስት አመት በሚደርስ በቀላል እስራት ወይም እስከ ብር 10,000 በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡ 6. በዚህ አዋጅ አንቀፅ 5 የተከለከለው ተግባር በመፈጸሙ በግለሰብ ወይም በቡድን ላይ ጥቃት የተፈጸመ ወይም የተሞከረ ከሆነ፣ ሁከት ውይም ግጭት የተከሰተ እንደሆነ የተከለውን ተግባር የፈጸመዉ ሰው እንደነገሩ ሁኔታ እስከ አምስት አመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል። 7. በዚህ አዋጅ የወንጀል ተጠያቂ የሆነ ሰውን ለማረም የተሻለ ነው ብሎ ሲያምንና የተከለከለው ተግባር በመፈጸሙ በግለሰብ ወይም በቡድን ላይ ጥቃት ያልተፈጸመ ወይም ያልተሞከረ ከሆነ፣ ሁከት ውይም ግጭት ያልተከሰተ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ በእስራት ምትክ የማህበረሰብ አገልግሎት ስራን በአማራጭ ቅጣትነት ሊወስን ይችላል። 8 . የተቋማትና የአገልግሎት ሰጪዎች ሀላፊነት 1. ማንኛውም የማህበራዊ ሚዲያ አገልግሎት የሚሰጥ ድርጅት በአንቀጽ 5(1) ከ(ሀ-ረ)ና በአንቀጽ 6 የተከለከሉት ንግግሮች እንዳይተላለፉ ወይም እንዳይሰራጩ የመቆጣጠርና የመግታት፣ የተከለከሉ ንግግሮችን በተመለከተ ጠቆማ ሲደርሰውና ጥቆማው አሳማኝ ሲሆን ንግግሩን በአፋጣኝ የማስወገድ ውየም ከስርጭት የማስወጣት ግዴታ አለበት። 2. ማንኛውም የማህበራዊ ሚዲያ አገልግሎት በአንቀጽ 9(1) የተንደነገገውን ግዴታውን ለመወጣት የሚያስችለው አሰራርና ፖሊሲ ሊኖረው ይገባል። 3. የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ባለስልጣን የማህበራዊ ሚዲያ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች በዚህ አንቀጽ የተቀመጠውን ግዴታቸውን ባግባቡ እንዲወጡ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል። 4. የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ባለስልጣን የሃሰት መረጃ ስርጭትና ጉዳትን ለመከላከል የሚረዱ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃግብሮችንና በማዘጋጀት ተግባራዊ ያደርጋል። 5. የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን የጥላቻ ንግግርን ለመከላከል የሚረዱ የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃግብሮችንና በማዘጋጀት ተግባራዊ ያደርጋል። 6. የተቋማትና የአገልግሎት ሰጪዎች ሀላፊነትን ዝርዝር የሚደነግግ ደንብ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊወጣ ይችላል። 9. ስለተሻሩ ህጎች የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፕብሊክ የወንጀል ህግ አንቀጽ 486 በዚህ አዋጅ ተሽሮዋል። 10. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ ሳህለወርቅ ዘዉዴ የኢፌድሪ ፕሬዚደንት
[ 111 ]
[ "የጥላቻ ንግግርና የሃሰተኛ መረጃ ስርጭት" ]
[ "ስለጥላቻ ንግግርና የሃሰተኛ መረጃ ስርጭት የሚያትቱ ሰነዶችን መለየት" ]
[ "ስለጥላቻ ንግግርና የሃሰተኛ መረጃ አይነቶች፣ የሚያሰከትሉት ጉዳት እና መከላከያ መንገዶች የሚያትቱ ሰነዶች ጠቃሚ የመረጃ ምንጮች ናቸው፡፡" ]